ይህ የሚናገረው ዓይኖች እንደ መብራት ብርሃን እየቀነሱ እንደሄዱ እና ማየት ወደ መሳን ደረጃ እንደደረሱ ነው:: አት: “ዓይኖቹ ማየት ተስኖአቸው” ወይም “ዓይኖቹ ወደ መታወር ደርሰው” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)::
“ዔሣው መለሰለት”“ዔሣው መለሰለት”
“እነሆ አለሁ” ወይም “እየሰማሁ ነኝ” በዘፍጥረት 22:1 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
“ከዚያም ይሥሐቅም አለ”
“ይኼው ተመልከት” የሚለው ሀረግ ለሚቀጥለው ሃሳብ አጽንዖት የሚሰጥ ነው:: አት: “በጥንቃቄ ስማ ግምታዊ እውቀት” ወይም “ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ”
ይህ ይስሐቅ ቅርብ ጊዜ እንደሚሞት የሚያመለክት ነው:: አት: “ከማንኛውም ጊዜ ሊሞት ይሆናል”:: (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
አካላዊ ሞትን ይገልጻል
“ይስሐቅ ለታላቅ ልጁ ለዔሣው መመሪያልችን ይሰጣል”
“የአደን መሣሪያዎችህን”
የፍላጻ ኩሮጆ የቀስቶች መሸከሚያ ነው:: አት: “የቀስቶች መሸከሚያ ኩሮጆ” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
“የዱር እንስሳት አድነህ አምጣልኝ”
“ጣዕም ያለው” የሚለው ቃል እጅግ በጣም ጣፋጭ የሆነውን ነገር ያመለክታል:: አት: “የምወደው ዓይነት የሥጋ ምግብ አዘጋጅልኝ” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን አባት መደበኛ የሆነ መንገድ ልጆችን ይመርቃል
በወቅቱ የሚለው ቃል ትኩረቱ ወደ ርብቃና ያዕቆብ መዞሩን ያሳያል:: (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
“ይስሐቅ ለልጁ የተናገረውን ርብቃ ትሰማ ነበር”
ዔሣው ከወጣ በኋላ ርብቃ የሰማችውን ለያዕቆብ ተናገረች:: አት: “ዔሣው ለማምጣት በወጣ ጊዜ ርብቃም ለያዕቆብ ተናገረች” (አያየዥ ቃላት ይመልከቱ)
ዔሣውና ያዕቆብ ሁለቱም የይስሐቅና የርብቃ ልጆች ናቸው አንድ ወላጅ አንዱን ልጅ ከሌላኛው ልጅ አብልጦ እንደሚወድ ተደርገው የእርሱ ልጅ እና የእርስዋ ልጅ ተብለው ተጠርተዋል::
“ይኼው ተመልከት” የሚለው ሀረግ ለሚቀጥለው ሃሳብ አጽንዖት የሚሰጥ ነው:: አት: “በጥሞና ስማ ግምታዊ እውቀት” ወይም “ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ”
ይህ በጥቅስ ውስጥ የሚገኝ ጥቅስ ነው:: እንደተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል አት: “ለዔሣውም ነገረው; ‘የዱር እንስሳ እንዲያድንና የሚወደውን ጣዕም የሥጋ ምግብ እንዲያዘጋጅለት’ ከዚያም ከመሞቱ በፊት በእግዚአብሔር ፊት የስሐቅ ዔሣውን እንዲባርከው” (በጥቅስ ውስጥ ጥቅሶችንና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)::
“የዱር እንስሳት አድነህ ገድለህ አምጣልኝ”
“የምወደው ዓይነት የሥጋ ምግብ አዘጋጅልኝ” ይህን በዘፍጥረት 27:4 እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
“በእግዚአብሔር ፊት እንዲመርቅህ”
ርብቃ ለሁለተኛ ልጅዋ ለያዕቆብ መናገርዋን ቀጠለች
ይህ በዚያ ወቅት የሚለውን የሚናገር አይደለም ነገር ግን ለሚቀጥለው ዋና ነጥብ ትኩረት እንዲሰጥበት ነው::
ርብቃ “ድምጼን” ያለችው የምትናገረውን ነገር ለማመልከት ነው:: አት: “ታዘዘኝ የምናገረውንም ነገር አድርግ” (ተዛማጅ ባሕሪይ የሚገልጽ ምትክ ቃል የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ጣፋጭ የሚለው ቃል በጣም ጥሩ ጣዕም ያለውን ነገር ያመለክታል:: በዘፍጥረት 27:4 ተመሳሳይ ቃል እንዴት እንደተተረጐመ ይመልከቱ::
“ከዚያም ወደ አባትህ ይዘህ ግባ”
ከበላ በኋላ ይመርቅሃል
ምርቃት የሚለው ቃል አባት ልጆቹን የሚናገረው መደበኛ ምርቃት ነው
ከመመቱ በፊት
“የእኔ ገላ ለስላሣ ነው” ወይም “እኔ ጸጉራም አይደለሁም”
መረገም ወይም መባረክ ምርቃት ወይም በረከት በአንድ ሰው ላይ እንደሚሆን ዕቃ ተደርገው ተነግረዋል አት ከዚያም ከዚህም የተነሣ ይረግመኛል ወይም አይባርከኝም (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
“ልጄ ሆይ መርገምህ በእኔ ላይ ይሁን” መረገም ርግማን በአንድ ሰው ጫንቃ ላይ እንደሚሆን ዕቃ ተደርጐ ተገለጾአል:: አት “ልጄ ሆይ አባትህ አንተን ከመርገም እኔን ይርገመኝ” (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ርብቃ “ድምጼን” ያለችው የምትናገረውን ነገር ለማመልከት ነው:: አት: “የሚናገርህን ታዘዝ” ወይም “ታዘዘኝ” (ተዛማጅ ባሕሪይ የሚገልጽ ምትክ ቃል የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
“ጠቦቶቹን አምጣልኝ”
ጣፋጭ የሚለው ቃል በጣም ጥሩ ጣዕም ያለውን ነገር ያመለክታል:: በዘፍጥረት 27:4 ተመሳሳይ ቃል እንዴት እንደተተረጐመ ይመልከቱ::
የጠቦቶች ቆዳዎች ጸጉር ነበረባቸው
“የሠራችውን ጣፋጭ መብልና እንጀራውን ለልጅዋ ለይዕቆብ ሰጠችው”
“እናም አባቱ መለሰው” ወይም “ይስሐቅም መለሰው”
“አዎን እየሰማሁ ነኝ” ወይም “አዎን ምንድነው?” በዘፍጥረት 22 1 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
እንዳደርገው የነገርከኝን አድርጌአለሁ
“የታደነ” የምለው ቃል አንድ ሰው የዱር እንሰሳትን አድኖና ገድሎ የሚያቀርበውን ያመለክታል:: በዘፍጥረት 27:3 “የታደነ” የሚለው እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ያዕቆብም መለሰው
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር እግዚአብሔር ለሁኔታው ምክንያን እንደሆነ ይገልጻል:: አት: “በማድንበት ጊዜ እንዲሳካልኝ ረድቶኛል” (ፈሊጣዊ አነጋገሮች ይመልከቱ)::
“በእርግጥ ልጄ ዔሣው መሆንህን”
“ያዕቆብ ወደ አባቱ ወደ ይስሐቅ ተጠጋ”
እዚህ ይስሐቅ የያዕቆብ ድምጽ ያዕቆብን እንደሚወክል ይናገራል፡፡ አት፡ “ድምጽህ የያዕቆብ ይመስላል” (ክፍልን እንደ ሙሉ ወይም ሙሉውን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
እዚህ ይስሐቅ የዔሣው እጆች ዔሣውን እንደሚወከሉ ይናገራል፡፡ አት፡ እጆች ግን የኤሣው እጆች እንደሆኑ ይሰሙኛል፡፡ (ክፍልን እንደ ሙሉ ወይም ሙሉውን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይስሐቅ ልጁን ከመባረኩ በፊት ይህን ጥቃቄ ይጠይቀዋል:: አት፡ “ነገር ግን መጀመሪያ ይስሐቅ ጠየቀው” (የክስተቶች ቅደም ተከተል ይመልከቱ)
የታደነ የሚለው ቃል ሰዎች አድነውና ገድለው የሚያቀርቡትን የዱር እንሰሳ ያመለክታል:: በዘፍጥ 27:7 የታደነ እንዴት አንደተተረጐመ ይመልከቱ::
“ይስሐቅ ጠጣ”
ልብሶች የኤሣው ልብሶች ሽታ እንዳሸቱ ግልጽ ነው:: አት: “እርሱም ልብሶቹን አሸተተ እናም ሽታው እንደ ዔሣው ልብሶች ሽታ ስለሆነ ባረከው” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይስሐቅ አሸተተ
ጠረን
“ከዚያም ባረከው” ይህ አባት ልጆቹን የሚባረከውን መደበኛ በረከት ያመለክታል::
“እነሆ” የሚለው ቃል ይህ እውነት ነው የሚለውን ለመግለጽ የተጠቀመ አበክሮአዊ ሥዕላዊ አገላለጽ ነው:: አት: “በእውነት የልጄ ጠረን”
እዚህ በረከት የሚለው ቃል እግዚአብሔር በእርሻው መልካም ነገሮች እንዲሆኑና ፍሬያማ እንዲሆን እንዲያደርግ ነው:: አት: “ያም እግዚአብሔር ፍሬያማ እንዲያደርግ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ የይስሐቅ ባረኮት ነው ለኤሳው የተናገረው መሰለሙ ነገር ግን የተናገረው ለያዕቆብ ነው
እዚህ “ይስጥህ” ነጠላና ያዕቆብን የሚያመለክት ነው በረከቱ ግን ለያዕቆብ ትውልድም የሚሆን ነው:: (ሁለተኛ ሰው አጠቃቀምንና ክፍልን እንደ ሙሉ እና ሙሉን የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ጠል በሌሊት በተክሎች ላይ የሚሆን የውሃ ጠብታ ነው:: በትርጉም ይህን ግልጽ ማድረግ ይቻላል:: አት: “ተክሎችዎን ለማጠጣት የሌሊት ጠል” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ለም መሬት የመኖር መሬት ስብና ሀብታም እንደሆነች ተደርጐ ተገለጾአል:: አት: “እህልን የሚያመርት መልካም መሬት ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ”
“እህል”ና “ወይን” ያልተገለጹ እስከሆነ ድረስ ጠቅለል ባለ መልክ መግለጽ ይቻላል:: አት: “የተትረፈረፈ መብልና መጠጥ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እዚህ እነዚህ ተውላጤ ስሞች በነጠላ የተገለጹና የዕቆብን ያመለክታሉ በረከቱ ግን ለያዕቆብ ትውልድም ነው (ሁለተኛ ሰው አገላለጽንና ክፍልን እንደ ሙሉ እና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እዚህ ሕዝቦች ሰዎችን ያመለክታል አት የሁሉም ሕዝቦች ሰዎች ተደፍተው እጅ ይንሡህ:: (ተዛማጅ ተመሣሣይ ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ ጐንበሥ በማለት አንድ ሰው አክብሮት መስጠትን ይገልጻል ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ
በወንድምችህ ላይ ጌታ ወይም ገዢ ሁን
ይስሐቅ ይህን በረከት በቀጥታ ለያዕቆብ ይናገራል ነገር ግን ይህ የያዕቆብ ትውልድ በኤሣው ትውልድና በሌሎች ማናቸውም የያዕቆብ ወንድሞች ትውልድ ላይ ገዢዎች እንደሚሆኑ ለእነርሱም ይሆናል፡፡ (ክፍል ለሙሉና ሙሉን ለክፍል የመጠቀም አገላለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
የእናትህም ልጆች የሰግዱልሃል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “እግዚአብሔር የሚረግሙህን ሁሉ ይርገማቸው“ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “እግዚአብሔር የሚባርኩህን ሁሉ ይባርካቸው“ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“ከአባቱን ከይስሐቅን ድንኳን እንደወጣ”
የምወደው ጣፋጭ ሥጋ በዘፍጥረት 27፡3 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
እዚህ “ልጅህ” ኤሣው ካደነው ያዘጋጀውን ምግብ በትህትና ያቀረበበት መንገድ ነው:: (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
የታደነ የሚለው ቃል ሰዎች አድነውና ገድለው የሚያቀርቡትን የዱር እንሰሳ ያመለክታል:: በዘፍጥ 27:7 የታደነ እንዴት አንደተተረጐመ ይመልከቱ::
ይህ አንድ አባት ልጆቹን የሚባርክበት መደበኛ መንገድ ያመለክታል
ዔሣውን አለው
ይስሐቅም መንቀጥቀጥ ጀመረ
የታደነ የሚለው ቃል ሰዎች አድነውና ገድለው የሚያቀርቡትን የዱር እንሰሳ ያመለክታል:: በዘፍጥ 27:7 የታደነ እንዴት አንደተተረጐመ ይመልከቱ::
የዔሣው ምሬት አንድ መራራ ጣዕም ካለው ነገር ጋር የሚመሳሰል ነበር:: አት: “በከፍተኛ ድምጽ አለቀሰ” (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህ ያዕቆብ የዔሣውን በረከት እንደወሰደ የሚገልጽ ምሳሌያዊ አገላለጽ ነው አት በአንተ ፈንታ እርሱን ባርከአለሁ (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ዔሣው በያዕቆብ ላይ ያለውን ቁጣ ለመጨመር ጥያቄ ይጠቀማል:: አት ያዕቆብ በእርግጥ ለወንድሜ ትክክለኛ ስም ነው:: (ቅኔያዊ ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች እንዲህ የሚለውን የግርጌ ማስታወሻ ይጠቀማሉ ያዕቆብ የሚለው ስም ተረከዙን ያዘ የሚል ትርጉም አለው በመሠረታዊው ቋንቋ ቃሉ አታላይ የሚል አንድምታ አለው::
ይህ ብኩርና እንደ አንድ ዕቃ ከሰው እንደሚወሰድ አድርጐ ይናገራል:: አት: “የእኔ የሆነው ብኩርና በማታለሉ ምክንያት የእርሱ ሆኖአል” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)::
ይህ ምርቃት እንደ አንድ ዕቃ ከሰው እንደሚቀማ አድርጐ ይናገራል:: አት : “አታልሎህ በእኔ ፈንታ እርሱን እንዲትመርቅ አድረጐሃል” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)::
ያዕቆብን የባረከውን ዓይነት በረከት አባቱ እንደማይባርከው ዔሣው ያውቃል ይስሐቅ ያዕቆብን በሚባርክበት ጊዜ ሳይናገር የቀረው ካለ ዔሣው ይጠይቀዋል
ይስሐቅ ጥያቄ በመጠቀም ምንም ሊያደርገው የሚችለው ነገር እንደሌለ በአጽንዖት ይናገራል:: አት “ለአንተ የማደርገው የቀረ ነገር የለም” (ቅኔ አዘል ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መንገድ ሊነገር ይችላል:: አባቴ ሆይ አንድ የቀረ መረከት ለእኔ የሚሆን አለህን?
ዔሣውን አለው
ትኩረት አድርግ ስለቦታው የሚናገረው እውነትና ጠቃሚ ነው
ይህ ስለምድር ለምነት የሚናገር ምሳለያዊ አነጋገር ነው አት ለም ያልሆነ መሬት
በ27:39-4ዐ እነዚህ ተውላጤ ስሞች ነጠላና ዔሣውን ያመለክታሉ:: ነገር ግን ይስሐቅ የሚናገረው ለዔሣው ትውልድም የሚሆን ነው:: ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ::
ጠል በሌሊት በተክሎች ላይ የሚሆን የውሃ ጠብታ ነው:: በትርጉም ይህን ግልጽ ማድረግ ይቻላል:: አት: “ተክሎችዎን ለማጠጣት የሌሊት ጠል” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ሰይፍ ለአመጽ የሚቆም ነው:: አት: “ለመኖር የሚያስፈልግህን ለማግኘት ሰዎችን ትዘርፋለህ ትገድላለህ” (ተዛማጅ ተመሣሣይ ምትክ ቃል ስለመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ አንድ ጌታ እንዳለውና የጌታውም የበላይ አገዛዝ አንደሚሸከምበት ቀንበር እንደተጫነበት ተደርጐ ተነግሮአል አት ከግዛቱ ራስህን ነጻ ታወጣለህ:: (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“ልብ” ራሱ ዔሣውን ያመለክታል:: አት: “ዔሣው ለራሱ እንዲህ አለ” (ተዛማጅ ተመሣሣይ ምትክ ቃል የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ) የአባቴ የለቅሶ ቀን ቀርቦአልና ይህ የቤተሰብ አባል ሲሞት አንድ ሰው የሚያዝንበት ቀናት ያመለክታል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “አንድ ሰው የዔሣውን ዕቅድ ለርብቃ ነገራት“ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“ተመልከት” “አዳምጥ” “ለምናገረው ነገር ትኩረት ስጥ”
ራሱን ጥሩ ስሜት እንዲሰማው እያደረገ ነው
ይህ “አሁን ጊዜ” ማለት አይደለም:: ነገር ግን የሚቀጥለው አስፈላጊ ነጥብ ትኩረት እንዲሰጥበት ተጠቅሞአል::
ቶሎ ከዚህ ሽሽ እናም ወደ ላባን ሂድ
ለተወሰነ ጊዜ
ወንድምህ እስኪበርድ
ያለ መቆጣት ቁጣ ከአንድ ሰው ወደ ሌላ አቅጣጫ እንደሚዞር ተደርጐ ተነግሮአል:: አት: “በአንተ ላይ መቆጣቱን እስኪተው ድረስ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ርብቃ ሥጋትዋን ለመግለጽ ጥያቄ ትጠቀማለች አት ሁለታችሁን በአንድ ቀን ማጣት አልፈልግም! (ቅኔ አዘል ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ኤሣው ያዕቆብን ከገደለ እርሱ ደግሞ ገዳይ በመሆኑ ስለሚገድሉት ነው:: (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ልጆቹዋ እንደሚሞቱባት የሚያመላክት ለዛ ያለ አገላለጽ ነው (ንኀብነት ወይም ለዛ ባለ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ አንድን ነገር የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ኤሣው የኬጢያውያን ሴት በማግባቱ ርብቃ መንኛ እንደተናደደች በማግነን ትኩረት መስጠትዋ ነው:: አት: “በማምረር ጠልቸዋለሁ” (hyperbole and Generalization/
“እነዚህ የኬጢያውያን ሴቶች” ወይም “የኬጢያውያን ትውልጆች”
“የአገሩ ሴቶች ልጆች” የአገሩ ሴቶች ማለት ነው:: አት: “በአገሩ የሚኖሩ እንደ እነዚህ ሴቶች” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይጠቀሙ)
ያዕቆብ ከኬጢያውያን ሴት ልጆች የሚያገባ ከሆነ ርብቃን ማነኛ እንደሚያስከፋት በማግነን ጥያቄ ትጠቀማለች:: አት: “ሕይወቴ የከፋ ይሆናል”
አታግባ
ወዲያውኑ ሂድ
ይህ የመስጴጦምያ ግዛት ሌላ ስሙ ሲሆን የአሁኑ ራቅ የሚገኝበት ቦታ ነው:: በዘፍጥረት 25:2ዐ ይህ እንዴት አንደተተረጐመ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
የሰውየው ትውልድ ወይም ሌሎች ዘመዶች: አት: “ቤተሰብ” (ተዛማጅ ተመሣሣይ ምትክ ቃል የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ባቱኤል የርብቃ አባት ነው በዘፍጥረት 22፡22 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
ወንድ አያትህ
ከሴት ልጆች
አጐትህ
ይስሐቅ ለያዕቆብ መናገሩን ቀጠለ
ያብዛው የሚለው ቃል እግዚአብሔር ያዕቆብን እንዴት ፍሬያማ እንደሚያደርገው ይገልጻል:: አት: “ብዙ ልጆችንና ትውልድ ይሰጥሃል” (ድርብ ቃላት ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው አንድን ሰው ስለመባረክ ሲሆን በረከት አንድ ሰው ሊሰጥ እንደሚችል ዕቃ ተደርጐ ተገልጾአል ረቂቅ ስም “በረከት” “ይባርክ” በሚለው ሊገለጽ ይችላል:: አት: “አብርሃምን እንደባረከ አንተንና ዘርህን እግዚአብሔር ይባርክ” ወይም “ለአብርሃም የገባውን ተስፋ ለአንተና ለዘርህ እግዚአብሔር ይስጥ”:: (ዜይቤያዊ አነጋገርና ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የከነዓንን ምድር ለያዕቆብና ለዘሩ መስጠቱ ልጅ ከአባቱ ገንዘብ ወይም ሀብት እንደሚወርስ ተደርጐ ተገልጾአል (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“እስከአሁን ያለህበትን ምድር”
እግዚአብሔር ለአብርሃም ተሰፋ የሰጠውን
ይህ የመስጴጦምያ ግዛት ሌላ ስሙ ሲሆን የአሁኑ ራቅ የሚገኝበት ቦታ ነው:: በዘፍጥረት 25:2ዐ ይህ እንዴት አንደተተረጐመ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
ባቱኤል የርብቃ አባት ነው በዘፍጥረት 22፡22 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
ታሪኩ ከያዕቆብ ወደ ዔሣው ይዞራል
ይህ ቃል እዚህ የተጠቀመው ከተነገረው ታሪክ ወደ ዔሣው የሕይወት መረጃ ፍሰቱ መቀየሩን ለማመልከት ነው (ታሪካዊ ዳራ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ የመስጴጦምያ ግዛት ሌላ ስሙ ሲሆን የአሁኑ ራቅ የሚገኝበት ቦታ ነው:: በዘፍጥረት 25:2ዐ ይህ እንዴት አንደተተረጐመ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
ሚስትን ያግባ
እንዲሁም ይስሐቅ ያዕቆብን እንደባረከው ኤሣው አየ
የከነዓን ሴት ልጆች ወይም የከነዓናዊያን ሴቶች
የዔሣውን ታሪካዊ ዳራ ይቀጥላል
ዔሣው ተገነዘበ
አባቱ ይስሐቅ የከነዓናውያንን ሴቶች አልተቀበለም
የከነዓን ሴት ልጆች ወይም የከነዓናዉያን ሴቶች
በዚህ ምክንያት ሄዴ
ከነበሩ ሚስቶች ተጨማሪ
የእስማኤል ሴት ልጆች አንዷ ነች (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ከእስማኤል ወንድ ልጆች አንዱ ነው (ስምችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ታሪኩ እንደገና ወደ ያዕቆብ ይመለሳል
ወደ አንድ ሥፍራ ደረሰ ጸሐይም ጠልታ ስለነበር አዳሩን ከዚያ ለማድረግ ወሰነ
ያዕቆብ ሕልም ዐለመ
ታችኛው አካል መሬትን በነካ መንገድ ቆሞ
ይህ እግዚአብሔር የሚኖርበትን ቦታ ያመለክታል
እነሆም የሚለው ቃል ለሚቀጥለው አስደናዊ መረጃ ትኩረት ለመስጠት ነው
ተገቢ ትርጉሞች 1 እግዚአብሔር በመሰላሉ ጫፍ ላይ ቆሞ 2 እግዚአብሔር በያዕቆብ ጐን ቆሞ
እዚህ “አባት” ቅድመ ዘር ማለት ነው:: አት: “አብርሃም ለዘርህ” ወይም “አብርሃም ለቅድመ አያትህ”
እግዚአብሔር ለያዕቆብ በሕልም መናገሩን ቀጠለ
በቁጥር መብዛትን አግንኖ ለማሳየት እግዚአብሔር የያዕቆብን ዘር ከምድር አሸዋ ጋር ያነጻጽራል:: አት: “መቁጠር ከምትችሉት በላይ ብዙ ዘር ይሆንላችኋል” ተመሣሣይ አባባል/simile ይመልከቱ
ትስፋፋለህ በነጠላ የተቀመጠና ያዕቆብን ያመለክታል እዚህ ያዕቆብ ዘሩን ይወክላል:: አት: “መቁጠር ከሚትችለው በላይ ብዙ ዘር ይሆንልሃል” (ተዛማጅ ተመሣሣይ ምትክ ቃል የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህም ሕዝቡ የምድራቸውን ድንበር የሰፋሉ እናም ብዙ ምድር ይወርሳሉ ማለት ነው
እንዚህ ሀረጐች በጣምራ “ወደ ሁሉም አቅጣጫዎች” የሚል ትርጉም ለመስጠት ተጠቅመዋል:: (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት: “በአንተና በዘርህ በምድር ያሉ ሕዝቦችን እባርካለሁ” (ተሻጋረ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተነገር ይመልከቱ)
ትኩረት ስጥ እኔ የሚናገረው እውነትና ጠቃሚ ነው፤ እኔ
ሁሉንም እስከሚፈጽምልህ ድረስ አልተውህም
“ደኀንነትህን እጠብቃለሁ” ወይም “እከላከልልሃለሁ”
ወደዚህች ምድር እመልስሃለሁ
ከእንቅልፉ ሲነቃ
የሰማይ ደጅ የሚለው ሀረግ የሚገልጸው የእግዚአብሔር ቤት እና የእግዚአብሔር መኖሪያ መግቢያ ቦታ እንደሆነ ነው (ድርብ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)
ይህ ስለ እግዚአብሔር መኖሪያ ቦታ መግቢያ የሚናገረው በአካል እንደሚታይ አንድ ሰው በር ከፍቶ ሰዎችን እንደሚያስገባው የመንግሥት ቤት ተደረጐ ተገልጾአል:: (ዘይቤያዊ አባባል ይመልቱ)
ትልቅ ድንጋይ ወይም በጫፉ ቅርጽ ያለበት ለማስታወሻነት የቆመ ሐውልት ነው
ያዕቆብ ሐውልቱን ለእግዚአብሔር መቀደሱን የሚያመለክት ድርጊት ነው:: የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት: “ሐውልቱን ለእግዚአብሔር ለመቀደስ ዘይት በላዩ ላይ አፈሰሰበት” (ምልክታዊ ድርጊት ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ቤተል ማለት የእግዚአብሔር ቤት የሚለውን ተረጓሚዎች እንደ ግርጌ ማስታወሻ ያስቀምጣሉ
ይህ የከተማይቱ ስም ነው
“ስእለት አደረገ” ወይም “በተለይ ለእግዚአብሔር ቃል ገባ”
ያዕቆብ እግዚአብሔርን በሶስተኛ ሰው አገላለጽ ያናግረዋል ይህ በሁለተኛ ሰው አገላለጽ ሊገለጽ ይችላል:: አት: አንተ እንዲህ…የማመልከው አምላኬ ትሆናለህ” (ተዛማጅና ተመሣሣይ ምትክ ቃል የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
እዚህ “እንጀራ” አጠቃላይ ምግብ ይገልጻል (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
“ቤት” ለያዕቆብ ቤተሰብን ይገልጻል አት ወደ አባቴና ወደሌሎች የቤተሰብ አባላት (ተዛማጅና ተመሣሣይ ምትክ ቃል የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ድንጋዩ እግዚአብሔር የተገለጠበትን ቦታ ያመለክታልና ሰዎች እግዚአብሔርን የሚያመልኩበት ቦታ ይሆናል
ከከነዓን ምድር በስተምሥራቅ የሚገኙ የጳዳን አራም ሰዎች ማለት ነው::
እነሆ የሚለው ቃል በትልቁ ታሪክ ውስጥ አንድ ሌላ ክስተት መጀመሩን ያመለክታል:: በሚትተረጉሙበት ቋንቋ ይህን የመግለጽ መንገድ ሊኖሮት ይችላል::
ከዚሁ ጉድጓድ ይህ ሀረግ ታሪኩን ወደ ዳራው መረጃ ይመልስና እንዴት እረኞች በጐችን ውሃ እንደሚያጠጡ ይናገራል
“እረኞች ውሃ ያጠጣሉ” ወይም “በጐችን የሚጠብቁ ውሃ ያጠጣሉ”
አፍ ጉድጓዱ የተከፈተበትን ቦታ ያሳያል:: አት: “ጉድጓዱ የተከፈተበት ቦታ”
ያዕቆብም እረኞቹን አለ
ይህ ለእንግዶች በትህትና ሰላምታ የማቅረብ መንገድ ነው
አዚህ ወንድ ልጅ ወንድ ዘርን ያመለክታል ሌላ ተገቢ ትርጉም የናኮር የልጅ ልጅ ላባ
አሁን ተመልከት የእርሱ ሴት ልጅ ራሔል ከበጎች ጋር በመምጣት ላይ ነች
“ገና ጸሐይ በሰማይ ላይ ነች/ጊዜው ገና ነው” ወይም “ጸሐይ ገና በማብራት ላይ ነች”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት: “መንጐችን እስኪሰበስቡ” (ተሻጋረ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተነገር ይመልከቱ)
ይህም ሌሊቱን እንዲያሳልፉ በቅጥር ውስጥ መሰብሰብ ማለት ነው:: የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: (ግምታዊ እውቀት እና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
በሜዳ ያለውን ሣር ይመገቡ
ውሃ ሊናጠጣቸው መጠበቅ አለብን ይህ ፈቃደኝነት ሳይሆን ጊዜን በሚመለከት ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት: “ሌሎች እረኞች መንጐቻቸውን እስኪሰበስቡ” (ተሻጋረ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተነገር ይመልከቱ)
እዚህ አፍ ጉድጓዱ የተከፈተውን ቀዳዳ ያመለክታል አት ከጉድጓዱ ወይም ጉድጓዱ በተከፈተበት (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አጐቱ
እዚህ “አፍ” የተከፈተበትን ቦታ ያመለክታል:: አት: “ጉድጓዱ” ወይም “ጉድጓዱ የተከፈተበትን ቦታ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
በጥንታዊቷ ቅርብ ምሥራቅ በመሳም ሰላምታ መለዋወጥ የተለመደ ነው:: ነገር ግን በወንዶች ዘንድ እምብዛም የታወቀ ነው:: በሚትተረጉሙበት ቋንቋ ባህል እንዲህ ዓይነቱ ስሜትን በመግለጽ ዘመዳሞች ሰላምታ የመለዋዋጥ ነገር ካለ ይህን ይጠቀሙ:: ከሌለ ግን ሌላ ተገቢ አባባል ይጠቀሙ::
ያዕቆብ የሚያለቅሰው ደስተኛ በመሆኑ ነው የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉሙ ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ለአባትዋ የሚዛመድ
የእኀቱ ልጅ
አቀፈው
በጥንታዊቷ ቅርብ ምሥራቅ በመሳም ለዘመድ ሰላምታ ማቅረብ የተለመደ ነው:: ነገር ግን ይህ በወንዶች መካከል የታወቀ ነው:: በሚተረጉሙት ቋንቋ ለዘመድ የሚቀርብ ሰላምታ ስሜትን የሚገልጽ ከሆነ ይህን ይጠቀሙበት:: ካለሆነ ግን ሌላ ተገቢ አባባል ይጠቀሙ::
“ከዚያም ያዕቆብ ለራሔል የነገረውን ሁሉ ለላባ ነገረው”
እነዚህ ሀረጐች በቀጥታ የሚዛመዱ ናቸው:: አት: “የእኔ ዘመድ” ወይም “የቤተሰቤ አባል” (ተዛማጅ ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ስለሚሠራለት ሥራ ለያዕቆብ መክፈል ስለአለበት ላባን ይህንን አግንኖ ለመናገር ጥያቄ ይጠቀማል:: ይህ በአዎንታዊ መንገድ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ዘመዴ ቢትሆንም ለሚትሠራልኝ መክፈል በእርግጥ ትክክል ነው” See:RhetoricalQuestionandLitotes
ተገቢ ትርጉሞች 1 የልያ ዓይኖች ልም ነበሩ 2 የልያ ዐይኖች ታማሚ ነበሩ
እዚህ ወደደ የሚለው ቃል በአንድ ወንድና ሴት መካከል የሚሆን ስሜታዊ ወዋደድን ያመለክታል
ለሌላ ወንድ ከሚድራት ይልቅ
“ነገር ግን ጊዜው ጥቂት ቀናት ሆኖ ታየው”
“ለእርስዋ ያለውን ፍቅር ስመዝን” ወይም “ለእርስዋ ካለው ፍቅር የተነሣ”
ቀኔ ተፈጽሞአል የሚለው ሀረግ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: ይህ emphatic ዐረፍተ ነገር ነው:: አት: “ለአንተ መሥራት የሚገባኝን ጊዜ ስለፈጸምሁ እንዳገባት ሚስቴን ስጠኝ” ወይም “ለሰባት ዓመታት ስላገለገልሁ እንዳገባት ራሔልን ስጠኝ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
የጋብቻ ሠርግ አዘጋጀ ምናልባት ላባን ሌሎች ሰዎች እንዲያዘጋጁ አደረገ:: አት: “ሌሎች የጋብቻ ሠርግ እንዲያዘጋጁ አደረገ”:: (ተዛማጅ ምትክ ቃላት አጠቃቀም ዘይቤ ይመልከቱ)::
ይህ የሚገልጸው ምሽት ስለነበረና ስላላያት ከልያ ጋር መሆኑን ያዕቆብ አላወቀም ነበር:: የዐረፍተ ነገሩ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እዚህ ጸሐፊው ላባን ዘለፋን ለልያ እንደሰጠ መረጃ ይሰጣል፡፡ ዘለፋን ለልያ ከሠርግ በፊት ሳይሰጣት አይቀርም:: (ታሪካዊ ዳራ መረጃ ይመልከቱ)
ያዕቆብም ልያ በአልጋ አብሮአት በማየቱ ተገረመ:: “እነሆ” የሚለው ቃል ያዕቆብ ባየው ነገር እንዴት እንደተደነቀ የሚያሳይ ነው፡፡
ያዕቆብ ቁጣውንና መገረሙን ለመግለጽ ጥያቄ ይጠቀማል ይህ ቅኔ አዘልጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡ “ይህን ለእኔ ታደርጋለና ብዬ አላምንህም” (See: RhetoricalQuestion)
ያዕቆብ እነዚህን ጥያቄዎች የሚጠቀመው ላባን ያታለለውን ጉዳቱን ለመግለጽ ነው ይህ ቅኔ አዘል ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል ራሔልን ለማግባት ሰባት ዓመት አገልግየሃለሁ (See: Rhetorical Question)
በቤተሰባችን አንሰጥም
የልያን ጫጉላ ሳምንት ፈጽም
የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል አት በሚቀጥለው ሳምንት ደግሞ ራሔልን እንሰጥሃለን (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ያዕቆብ ላባን የጠየቀውን አደረገ እናም የልያን ጫጉላ ሳምንት ማክበርን ፈጸመ
ይህ የራሔል ሴት አገልጋይ ስም ነው:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ጋብቻዊ ግንኙነት እንደፈጸሙ የሚገልጽ አክብሮታዊ ወይም ለዛ አባባል ነው
በአንድ ወንድና በአንድ ሴት መካከል የሚሆን ስሜታዊ ፍቅር ያመለክታል
ይህ ተሻሪ ግሥ በያዘ መልክ ወይም በገቢር ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ያዕቆብ ልያን አልወደዳትም” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ያዕቆብ ራሔልን ከልያ ይልቅ እንደወደዳት በማተኮር አግንኖ የሚናገር ነው አት ከራሔል አሳንሶ ወደዳት (አግንኖና በገሃድ የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ልያ እንዲትጸንስ ማድረጉ እግዚአብሔር ማሕጸንዋን እንደከፈተ ተደርጐ ተነግሮአል:: (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ሊትጸንስ አልቻለችም
ልያ ጸነሰች ወንድ ልጅም ወለደች
ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: ሮበል የሚለው ስም ‘ወንድ ልጅ አየሁ’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ልያ ያዕቆብ ስላልተቀበላት በስሜታዊ ሕመም ነበራት:: “መከራ” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግሥ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “እግዚአብሔር እንደተሰቃየሁ አየኝ” (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
እንደገናም ልያ ጸነሰች
ወንድ ልጅ ወለደች
ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “ስምዖን የሚለው ስም ‘ተሰማ’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ባሌ ያቅፈኛል
ለእርሱ ሶስት ወንጆ ልጆች ወለድሁለት
ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “ሌዊ የሚለው ስም ‘የተጠጋ’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ልያ እንደገና አረገዘች
ወንድ ልጅን ወለደች
ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “ይሁዳ የሚለው ስም ‘ምሥጋና’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ራሔል ማርገዝ እንዳልቻለች ባወቀች ጊዜ
ራሔል ልጅ ባለመኖርዋ ምነኛ እንደተከፋች ማጋነንዋ ነው:: አት: ምንም እንደማልጠቅም ይሰማኛል:: (በማጋነንና በገሃድ የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እንዳረግዝ አድርገኝ
የያዕቆብ ቁጣ እንደ እሳት ተደርጐ ተገልጾአል፡፡ አት፡ “ያዕቆብ ራሔልን በጣም ተቆጣት” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ያዕቆብ ራሔልን ለመቆጣት የተጠቀመው ቅኔያዊ ጥያቄ ነው:: ይህም እንደ ዐረፍተ ነገር ልተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ “እኔ እግዚአብሔር አይደለሁም! ልጅ እንዳትወልጂ የሚከለክለው እኔ አይደለሁም” (ቅኔ አዘል ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
ራሔል አለች
“ተመልከት” ወይም “ስማ” ወይም “ሊናገር ስላለሁ ነገር ትኩረት ስጥ”
በዚያን ጊዜ መካን ሴት በሕጋዊነት ልጅ የሚታገኝበት ተቀባይነት ያለው መንገድ ይህ ነው:: የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
የራሔል ሴት ባሪያ ስም ነው፡፡ በዘፍጥረት 29፡29 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ይህ ባላ የሚትወልደው ልጅ ለራሔል እንደሚሆን የሚገልጽ አባባል ነው:: አት: “ለእኔ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
በዚህ መንገድ ልጅ እንዲኖረኝ ታደርጋለች
የራሔል ሴት ባሪያ ስም ነው፡፡ በዘፍጥረት 29፡29 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ለያዕቆብ ወንድ ልጅም ወለደችለት
ራሔል ስም አወጣችለት
ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “ዳን የሚለው ስም ‘እርሱ ይፈርዳል’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ባላ እንደገና አረገዘች
ለያዕቆብ ሁለተኛ ወንድ ልጅን ወለደችለት
ትግልን ታገልሁ የሚለው ሀረግ አጽንዖትን የሚሰጥ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው ራሔል እንደ እኀትዋ አንድን ልጅ ለማግኘት ያደረገችው ከልያጋር አካላዊ ትግል እንዳደረገች የሚገልጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው:: አት: “እንደ ታላቅ እኀቴ ልያ ልጅን ለማግኝት ትልቅ ተጋድሎ አድርጌያለሁ:: (ፈሊጣዊና ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አሸነፍሁ ወይም ተሳክቶልኛል
ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “ንፍታለም የሚለው ስም ‘ትግሌ’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ልያም በተረዳች ጊዜ
አገልጋይዋን ዘለፋን ሚስት እንዲትሆነው ለያዕቆብ ሰጠችው
የልያ ሴት አገልጋይ ስም ነው:: በዘፍጥረት 29:24 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ለያዕቆብ ወንድ ልጅን ወለደችለት
እንዴት ያለ መታደል ነው! ወይም ምን ዓይነት ዕድል ነው!
ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “ጋድ የሚለው ስም ‘እድለኛ’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የልያ ሴት አገልጋይ ስም ነው:: በዘፍጥረት 29:24 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ለያዕቆብ ሁለተኛ ወንድ ልጅ ወለደችለት
እንዴት የተባረኩ ነኝ! ወይም እንዴት ደስተኛ ነኝ !
ሴቶች ወይም ልጃገረዶች/ወጣት ሴቶች
ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “አሴር የሚለው ስም ‘ደስታ’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ሮቤልም ወጣ
ቀናት የሚለው አባባል በዓመት ውስጥ ያለ ወቅት ወይም ጊዜ የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው:: አት “በዓመት ስንዴ በሚታጨድበት ጊዜ” ወይም “ስንዴ በሚታጨድበት ወቅት” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ከፍቅረኛ ጋር ለመተኛት ስሜት የሚያነሣሣና ፍሬን የሚጨምር የአትክልት ፍሬ ነው:: አት: “የፍቅር ፍሬ” (ያልታወቁትን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ባሌን …. አይሰማሽምን? ይህ ራሔልን ለመቆጣት የተጠቀመችው ቅኔያዊ ጥያቄ ነው ይህ ጥያቄ በስድ ዐረፍት ነገር ሊገለጽ ይችላል:: ባሌን የማያስከፋ ነው:: (ቅኔ አዘል ጥያቄዎችን ይመልከቱ) …ደግሞ ሊትወስጂ አማረሽ? ይህንም ቅኔ አዘል ጥያቄ የተጠቀመችው ራሔልን ለመቆጣት ነው ይህ ጥያቄ በስድ ዐረፍት ነገር ሊገለጽ ይችላል:: አት: አሁን ደግሞ… አማረሽ! (ቅኔ አዘል ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
“ከዚያም ያዕቆብ ይተኛ” ወይም “ያዕቆብ እንዲተኛ እፈቅዳለሁ”
ለልጄ “እንኮይ” ዋጋ በዘፍጥረት 3ዐ;14 እንኮይ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
አረገዘች
አምስተኛ ወንድ ልጅንም ለያዕቆብ ወለደች
እግዚአብሔር ልያን መካሡ ለሚሠራው ሠራተኛ አንድ አለቃ ድርጐውን እንደሚከፍል እንደከፈለላት ተደርጐ ተገልጾአል “እግዚአብሔር የድርሻዬን ሰጠኝ” ወይም “እግዚአብሔር ካሠኝ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “ይሳኮር የሚለው ስም ‘ካሣ አለ’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ልያ እንደገና አረገዘች
ስድስተኛ ወንድ ልጅም ለያዕቆብ ወለደች
ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “ዛብሎን የሚለው ስም ‘ክብር’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ የልያ ሴት ልጅ ስምዋ ነው፡፡(ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
አሰባት የሚለው አባባል አስተዋላት ማለት ነው:: ይህ እግዚአብሔር ራሔልን ረስቶአታል ማለት አይደለም:: ጥያቄዋን አሰበ ማለት ነው:: አት: “እግዚአብሔርም ራሔልን አሰበ የፈለገችውንም ሰጣት” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ራሔል እንዳታፍር ያደረገው ሐፍረት አንድ ሰው ከአንድ ሰው ወስዶ እንደሚያስወግድ ዕቃ ተደርጐ ተነገሮአል:: ረቂቅ ስም ሐፍረት እንደ እፍረት ሊገለጽ ይችላል::
ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “ዮሴፍ” የሚለው ስም ‘እርሱ ይጨምር’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የራሔል የመጀመሪያዎቹ ወንድ ልጆች ከሴት አገልጋይዋ ከባላ ነበር
ራሔልም ዮሴፍን ከወለደች በኋላ
እንዲመለስ
ያዕቆብ ላባንን የተስማሙበትን ኮንትራት ያስታውሳል (ዘፍጥረት 29 :27) ረቂቅ ስም “አገልግሎት” እንደ “አገለገለ” ሊገለጽ ይችላል:: አት: ለረጅም ጊዜያት እንዳገለገልሁህ ታውቃለህ:: (ረቂቅ ስሞች ይጠቀሙ)
ላባንም ያዕቆብን እንዲህ አለው
አይኖች ማየትን ይወክላሉ እናም ማየት ሃሳብን ወይም ውሳኔን ይወክላል:: አት: “በአንተ ፊት ሞገስ ካገኘሁ” ወይም “በእኔ የተደሰትህ ከሆንህ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው በሌላኛው ሰው ዘንድ ሞገስ ማግኘቱን የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው:: (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ተቀመጥ ምክንያቱም
በመንፈሳዊና ማጅካዊ ልምምዶቼ ተረድቸአለሁና
በአንተ ምክንያት
ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል አት እዚሁ ላቆይህ ምን ያህል መክፈል እንዳለብኝ ንገረኝ፡፡ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ያዕቆብ ላባንን አለው
ጥበቃ ከጀመርኩባቸው ጊዜ ከብቶች እንዴት እንደተመቻቸው
ለአንተ ሥራ ከመጀመረ በፊት መንጐችህ ጥቂት ነበሩ
ነገር ግን አሁን ሀብትህ በጣም ጨምሮአል
አሁንም እኔ ደግም ለቤተሰቤ የምሠራው መቼ ነው? ያዕቆብ ለቤተሰቡ የሚሆነውን ማቅረብ እንዳለበት ለማጽናት ጥያቄ ይጠቀማል ይህም ጥያቄ በዐረፍተነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “አሁን ለቤተሰበ የሚሆነውን ማሰብ አለብኝ” (ቅኔ አዘል ጥያቄችን ይመልከቱ)
“ታዲያ ምን መክፈል እችላለሁ?” ወይም “ታዲያ ምን መስጠት እችላለሁ?” ይህ የበለጠውኑ ግልጽ ሊደረግ ይችላል አት እንዲትቆይና እንዲትሠራልኝ ዘንድ ምን መክፈል እችላለሁ?(ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይጠቀሙ)
ያዕቆብ ሊናገር ያለው እርሱ ከተናገረው ጋር እንደሚጻረር ለማሳየት አገናኝ ቃል “ነገር ግን” በመግቢያው ሊጠቀም ይቻላል:: አት: “ነገር ግን ይህንም ነገር ቢታደርግልኝ” (አገናኝ ቃላት ይመልከቱ)
“ይህ ነገር” የሚለው ሀረግ ያዕቆብ በቁጥር 32 የሚያቀርበውን ያመለክታል::
መንጎችህን እመግባለሁ እጠብቃለሁ
ማንኛውንም ዥንጉርጉርና ጥቁር የሆነውን በግና ዝንጉርጉር የሆነውን ፍዬል እለያለሁ
እንዚህ እዚሁ ለሚቆየው ዋጋዬ ይሁኑ
ታማኝነት የሚለው ቃል አማንነት ማለት ነው ይህም ታማኝነት አንድ ሰው ሰለሌላኛው ሰው በመደገፍ ወይም በመቃወም የሚሰጠው ምሥክርነት እንደሆነ ይናገራል:: አት: “ለአንተ ታማኝ መሆነንና አለመሆነን በኋላ ታውቀዋለህ”:: (ሰውኛ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ ገቢራዊ መንገድ ሊገለጽ ይችላል አት ማንኛውም ዥንጉርጉር ያለሆነ ፍዬልና ጥቁር ያልሆነ በግ ቢታገኘው እንደተሰረቀ መቁጠር ትችላለህ:: (ተሻጋሪና የማይሻገር ግሥ የያዙ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
“እንደተናገርከው ይሁን” ወይም “አንተ እደተናገርከው እናደርጋለን”
ሽመልመሌና ነቁጣ ያለባቸውን
ነቁጣ ያለባቸውን
ማንኛውም ነጭ ያለበት በግ
ጥቁር በጎችን ሁሉ
እዚህ “እጅ” “ቁጥጥር” ወይም “ጥበቃ” የሚተካ ነው:: አት: “ልጆቹ እንዲጠብቁ አደረጋቸው” (ተመሣሣይ ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ ነጭ ዛፎች ናቸው:: (ያልታወቁትን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የቅርፊታቸውን አንዳንድ ክፍሎችን በመላጥ የበትሮቹ ውስጠኛው ነጭ አካል እንዲታይ አደረገ
ከብቶችን ለማጠጣት ውሃን የሚይዙ ረጅምና ክፍት የሆኑ ገንዳዎች
“የመንዎች እንስሳት ይጸልሱ ነበር” ወይም “ይጠቃቁ ነበር”
ዝንጉርጉርና ነቁጣ ያለባቸውን ግልገሎት ወለዱ
ይህ ለብዙ ዓመታት እንደተረገ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ለሚቀጥሉት ብዙ ዓመታት ያዕቆብ ለያቸው” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ፊት ለፊት እያዩ
የራሱን መንጋ ለየ
እዚህ የመንጋዎች ዐይን በጎችን ወይም መንጋዎችን የሚያመለክትና የሚያዩትን እንደሚያተኩር ነው:: አት: (መንጋው እንዲያየው ዘንድ (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉውን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
በበትሮቹ ፊትለፊት
በደካማዎች እንስሳት
ይህን ይበልጥኑ ግልጽ ማድረግ ይቻላል:: አት: “ደካማ ደካማዎቹ ዝንጉርጉርና ነቁጣ ስለሌላቸው ለላባን ሲሆኑ ብርቱ ብርቱዎች ዝንጉርጉርና ነቁጣ ስላላቸው ለያዕቆብ ሆኑ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ያዕቆብ
“እጅግ በለጸገ” ወይም “ሀብታም ሆነ”
ይህ ቃል የታሪኩን ትረካ መሥመር ለማቋረጥ ተጠቅሞአል በዚህ ጸሐፊው አዲስ ታሪክ ይጀምራል
ያዕቆብ የላባን ወንዳች ልጆች የሚሉትነ ሰማ
የላባን ወንዶች ልጆች ከመቆጣታቸው የተነሣ አጋንነው ይናገራሉ አት ያዕቆብ የወሰደው ነገር ሁሉ የአባታችን ነበር:: (ማጋነንና ገሃዳዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
አነዚህ ሁለት ዐረፍተ ነገሮች በመሠረት አንድ ናቸው:: ሁለተኛው ያዕቆብ በላባን ፊት ያየውን ይገልጻል:: አት: “ያዕቆብም ላባን እንዳለተደሰተበት ተረዳ” (ተጓዳኝ ንጽጽር ይመልከቱ)
አባትህ ይስሐቅና አያትህ አብርሃም
ያዕቆብ መንጎቹ ወደተሠማሩበት መስክ እንዲመጡ ራሔልንና ልያን አስጠራቸው
እነዚህ ሁለት አጫጭር ዐረፍተ ነገሮች ናቸው:: አት “ለመንጋው:: እንዲህም አላቸው” (የዐረፍተ ነገር ውቅር ይመልከቱ)
አባታችሁ በእኔ ደስተኛ እንዳልሆነ ተረድቻለሁ
እናንተ የሚለው ቃል ራሔልንና ልያን ያመለክታል እንዲሁም ደግሞ ትኩረትን ይጨምራል፡፡ አት፡ “አባታችሁን ባለኝ ጉልበት ሁሉ እንዳገለገልሁ እናንተው ራሳችሁ ታውቃላችሁ” (ሁለተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
ዋሽቶኛል ወይም በፍትሃዊነት አላስተናገደኝም
ሊከፍለኝ የተናገረውን
ተገቢ ትርጉሞች 1 አካላዊ ጥቃት በማንኛውም መንገድ ለያዕቆብ መከራ መንስሄ በመሆን
ነጭ ምልክት ያላቸው እንስሳት
በጎቹ ወለዱ
ዝንጉርጉር ቀለም ያላቸው እንስሳት
ይህም እንዴት እግዚአብሔር የአባታችሁን እንስሳት ለእኔ እንደሰጠኝ ነው
ያዕቆብ ታሪኩን ለሚስቶቹ ለልያና ለራሔል መናገሩን ይቀጥላል
በሚጠቁበት ወራት
እዚህ “መንጋው” ሴት ፍዬሎችን ያመለክታል:: አት: “ሴት ፍዬሎች በሚጠቁበት” (ክፍልን ለሙሉና ሙሉውን ለክፍል የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ዝንጉርጉር ትንሽ ነቁጣና ትልቅነቁጣ ያላቸው
ተገቢ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር በሰው መልክ ሲገለጥ 2) ከእግዚአብሔር መልእክተኞች አንዱሲገለጥ ሀረጉ በተክክል እስካልተገለጸ ለ”መልአክ” የሚንጠቀመውን መደበኛ ቃል በመጠቀም በቀላሉ እንደ “እግዚአብሔር መልእክተኛ” መተረጐም ተገቢ ነው::
እኔም መለስሁ
አዎን እየሰማሁ ነኝ ወይም አዎን ምንድነው? በዘፍጥረት 22: 1 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
የእግዚአብሔርም መልአክ ያዕቆብን መናገር ቀጠለ:: (ዘፍጥረት 31:1ዐ ይመልከቱ)
ይህ ቀና ብለህ ተመልከት ማለት ነው (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እዚህ “መንጋ” እንስት ፍዬሎች ብቻ ያመለክታል:: አት “የመንጋው እንስት ፍዬሎችን የሚያጠቋቸውን” (ክፍል ለሁሉና ሁሉን ለክፍል የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ዝንጉርጉርና ነቁጣ ያለባቸው
ያዕቆብም ሐውልቱን ዘይፍ በመቀባት ለእግዚአብሔር የቀደሰው (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
የተወለድህበት ምድር
ይህ በተመሣሣይ ጊዜ ተናግረዋል ማለት አይደለም እንተስማሙ ያጸናል
ራሔልና ልያ በጥያቄ መልክ አባታቸው ሊሰጣቸው ምንም እንዳልቀረ አጥብቀው ይናገራሉ፡፡ አት፡ “ከአባታችን ልንወርሰው በፍጹም የቀረ ምንም ነገር የለም!” (ቅኔ አዘል ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
አባታቸው እንዴት እንደሚያዩአቸው ያላቸውን ቁጣ በጥያቄ ይገልጸሉ:: አት: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ገቢራዊ ዓረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል አት አባታችን እንደ ሴት ልጆቹ ሳይሆን እንደባዕድ ሴቶች ያየናል:: (ቅኔ አዘል ጥያቄዎችና ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዙ ዐረፍተ ነገሮች ይመልከቱ)
ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት: ለራሱ ጥቅም ሽጦናል:: (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ላባን ለሴት ልጆቹ መስጠት የነበረበትን ገንዘብ በፍጹም ለራሱ መጠቀሙ የዱር አራዊት እንደ ምግብ ገንዘቡን እንደበሉት ተደርጐ ተነግሮአል:: አት: “በፍጹም ገንዘባችንን ተጠቅሞአል” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይጠቀሙ)
ለእኛና ለልጆቻችን ይገባል
እዚህ አሁን የአሁን ጊዜ አይደለም ነገር ግን ለሚከተለውን አስፈላጊ ነጥብ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡
እግዚአብሔር የነገረህን ሁሉ አድርግ
ያዕቆብ ልጆቹን ሁሉ ወሰደ:: ወራሾች ስለሆኑ ወንዶች ልጆቹን ብቻ የጠቀሳል:: አት: “ልጆቹን” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ሁሉን ከብቶች ነዳ:: እዚህ “ከብቶች” ሁሉን የቤት እንስሳትን ይወክላል፡፡
በጳዳን አራም እያለ ያፈራቸውን ሌሎች ከብቶችንም
አባቱ ይስሐቅ ወደሚኖርበት አገር ወደ ከነዓን ሄዴ
ላባን የበጐቹን ጸጉር ሊያስቆርጥ በሄደበት ጊዜ
የኤፍራጥሰ ወንዝ ያመለክታል
ተጓዘ
ወደ ገለአድ ተራራዎች ወይም ወደ ገለአድ ተራራ
የወጡበትን ቀን እንደ አንድ ቀን መቁጠር የአይሁድ ለማድ ነው:: አት: “ከወጡበት ሁለት ቀናት በኋላ”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አት አንድ ሰው ለላባን ነገረው ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዙ ዐረፍተ ነገሮች ይመልከቱ
የቤተሰቡ መሪ ስለሆነ ያዕቆብ ብቻ ተጠቅሶአል ቤተሰቡ ከእርሱ ጋር እንደተጓዙ ግልጽ ማድረግ ይቻላል:: አት: “ያዕቆብ ከሚስቶቹና የልጆቹ ጋር ኮበለለ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ላባን ይዞ ተነሣ
አሳደደው
ያዕቆብን ደርሶ ለመያዝ ላባን ሰባት ቀናት ተጓዘ
ያዘው
“ከዚያም” የሚለው ቃል የተጠቀመው ታሪኩን ወደ ላባን የሕይወት ዳራ መረጃ ለመቀየር ነው አት: “በዚያ ሌሊት እግዚአብሔር ለላባን ተገልጦ” (የዳራ መረጃዎች ይመልከቱ)
“ክፉ ሆነ ደግ” የሚለው ሀረግ የተጠቀመው “ምንም” ለማለት ነው፡፡ አት፡ ያዕቆብን ከመሄድ ለማቋረጥ ለመሞከር ምንም ነገር እንዳትናገር (See: Merism)
“ከዚያም” የሚለው ቃል የተጠቀመው ታሪኩን ወደ ያዕቆብናላባን የሕይወት ዳራ መረጃ ለመቀየር ነው:: አት: “ላባን ያዕቆብን በደረሰበት ጊዜ ያዕቆብ በኰረብታማው አገር ድንኳን ተክሎ ነበር: ከዚያም ላባንና ዘመዶቹ ደግሞ በኰረብታማው ገለዓድ አገር ድንኳን ተከሉ” (የዳራ መረጃዎች ይመልከቱ)
ያዕቆብ ቤተሰቡን ከራሱ ጋር ወደ ከነዓን ምድር መውሰዱ ልክ ያዕቆብ እንደ የጦር ምርኮኞችን እናም አሰገድዶአቸው እየወሰደ እንዳለ ላባን ይናገራል ላባን ስለተቆጣና ያዕቆብ ስላደረገው ነገር ጸጸት እንዲሰማው አግንኖ ይናገራል:: (ተመሣሣይ ንጽጽር የማጋነንና ገሃዳዊ አገላለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
በድብቅ ሸሸህ
በደስታ
እነዚህ መሣሪያዎች ሙዝቃን የሚገልጹ ናቸው፡፡ አት፡ “እናም በሙዝቃ” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
የከበሮ ዓይነት ለምት የሚሆን አናት ያለው ዙሪያሙ ከብረት የተሠራና መሣሪያው በሚመታበት ጊዜ የሚርገበገብ የሙዝቃ መሣሪያ ነው ያልታወቁትን ስለመተርጐም ይመልከቱ
እዚህ ወንዶች የልጅ ልጆች ወንድ ሆነ ሴት ሁሉን የልጅ ልጆችን ይወክላሉ:: አት: “የልጅ ልጆቼን እንዲስማቸው” (በወንዴ ጾታ የተጠቀሱ ሴት ጾታንም የመግለጽ አባባል ይመልከቱ)
በጅልነት አድርገሄዋል
ይህ የዚያን ጊዜ ማለተ አይደለም ነገር ግን ለሚከተለውን ጠቃሚ ነገር ትኩረት እንደሰጥበት ነው
እዚህ “እናንተ” ብዙና ከያዕቆብ ጋር ያሉትን ሁሉ ያመለክታል:: አት: “ሊጐዳችሁ የሚያስችለኝ ከእኔ ጋር ብዙ ሰዎች ነበሩ” (የሁለተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
“ክፉ ሆነ ደግ” የሚለው ሀረግ የተጠቀመው “ምንም” ለማለት ነው፡፡ በዘፍጥረት 31:24 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: አት፡ “ያዕቆብን ከመሄድ ለማቋረጥ ለመሞከር ምንም ነገር እንዳትናገር” (See: Merism)
አንተ የሚለው ነጠላና ያዕቆብን ያመለክታል:: (የሁለተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
እዚህ ቤት ቤተሰብን ይወክላል:: አት: “ወደ አባትህና ሌሎች ቤተሰብህ ቤት ለመመለስ” (ክፍልን ሙሉና ሙሉውን ክፍል አድርጐ የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ጣዖቶቼን
በድብቅ የወጣሁት ልጆችህን ከእኔ ነጥቀህ ታስቀርብኛለህ ብዬ ስለፈራሁ ነው፡፡
ይህ በአዎንታዊ መንገድ መገለጽ ይችላል አት ጣዖቶችህን የሰረቀ ማንም ቢገኝ እንገድላለን (ምጸት ይመልከቱ)
የእኛ የሚለው ቃል የያዕቆብ ዘመዶችንና የላባን ዘመዶች ያመለክታል:: ሁሉም ዘመዶች ፍትሃዊና ግልጽ መሆኑን ለማረጋገጥ ያዩታል (ሁሉ አቀፍ አንደኛ ወገን አገላለጽ ይመልከቱ)
በእኛ ዘንድ ካለው ያንተ የሆነውን ፈልግና ውሰድ
ይህም ታሪኩን ወደ ያዕቆብ ሕይወት ዳራ መረጃ ይቀይራል (የዳራ መረጃ ይመልከቱ)
ዘለፋንና ባላን ያመለክታል
ጣዖታቱን አላገኘም
ከዚያም የሚለው ቃል ታሪኩን ወደ ራሔል ሕይወት ዳራ መረጃ የቀይራል (የዳራ መረጃ ይመልከቱ)
ሰው እንዲቀመጥበት በጋማ እንስሳት ጀርባ የሚደረግ መቀመጫ ነው
አንድን ሰው “ጌታዬ” ብሎ መጥራት የማክበር መንገድ ነው
ይህ ከማሕጸንዋ ወራዊ ደም የሚፈስበት ጊዜ ውስጥ እንዳለች ያለመክታል:: (ንኀብነት ወይም ለዛ ባለ መንገድ በተዘዋዋሪ አንድን ነገር ስለመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ያዕቆብ ላባንን እንዲህ አለ
ወንጄሌ ምንድነው እና ኃጢአቴ ምን ሆን የሚሉ ሀረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ያዕቆብ ላባንን ምን ስህተት እንደሠራ ይጠይቀዋል አት ይህን ያህል በጽኑ የምታሳድደኝ ምን ስህተት ቢፈጽም ነው? (ተጓዳኝ ተነጻጻሪ አባባል ይመልከቱ)
እዚህ “ጽኑ” የሚለው ቃል ላባን በማጣደፍ ያዕቆብን ለመያዝ ባለው ተነሣሽነት እንዳሳደደው ይገልጻል (ፈሊጣዊ አባባል ይመልከቱ)
ያንተ ሆኖ ያገኘሄው ዕቃ የትኛው ነው?
እዚህ እኛ የሚለውቃል የያዕቆብ ዘመዶችና የላባንን ዘመዶች ያመለክታል:: አት: ያገኘሄውን ማንኛውንም ነገር በዘመዶቻችን ፊተ አቅርብ (አካታች አንደኛ ወገን አገላለጽ ይመልከቱ)
እዚህ “ሁለታችን” ያዕቆብንና ላባን ያመለክታል:: “ይፍረዱን” የሚለው አባባል ከክርክሩ የትኛው ትክክል እንደሆነ ይወስኑ ማለት ነው፡፡
ያዕቆብ ለላባን መናገሩን ቀጠለ
2ዐ ዓመታት (ቁጥሮች ይመልከቱ)
እንስት የበግ ጠቦት
በእርግዝና ወቅት የተቀጨ ወይም ሞቶ የተወለደ ጠቦት አልነበረም ማለት ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊገለጽ ይችላል አት አውሬ ከእንሰሳትህ አንዱን በገደለ ጊዜ በድኑን ለአንተ አምጥቼ አላውቅም (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ያዕቆብ ከመንጋው የላባንን ሙት እንስሳት ምትክ መቁጠር በጫንቃው እንደተሸከመው ሽክም እንደነበር ተደርጐ ተገልጾአል:: አት: “ከመንጋህ እንደጠፋ ከመቁጠር ከመንጋዬ እንደጠፋ ቆጥረዋለሁ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
በሞቃትና ቀዝቃዛ የአየር ሁኔታ መሠቃየት የአየር ሁኔታዎች ያዕቆብ እንደ አውሬዎች እንደበሉ ተደርጐ ተገልጾአል:: አት በቀን ሐሩርና በሌሊት ቁር ከመንጋዎችህ ጋር ነበርሁ (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ያዕቆብ ለላባን መናገሩን ቀጠለ
እነዚህ 2ዐ ዓመታት (ቁጥሮች ይመልከቱ)
14 ዓመታት (ቁጥሮች ይመልከቱ)
መክፈል ያለበትን አሥር ጊዜ ለዋውጦብኛል:: በዘፍጥረት 31:7 ደመወዜን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
የአብርሃምና የአባቴ የይስሐቅ አምላክ ከእኔ ጋር ባይሆን ኖሮ
እዚህ “አባቴ” የሚለው ቃል አባቱን ይሰሐቅን ያመለክታል::
እዚህ “ፍርሃት” ለእግዚአብሔር ያለውን ፍርሃት ያመለክታል፡፡
ይህ ምንም አለመኖር ማለት ነው:: አት: “ፍጹም ባዶ” (ተመሣሣይ ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
መከራ የሚለው ረቂቅ ስም መከራ አየ በሚቶል ሊገለጽ ይችላል:: አት: “እግዚአብሔር ልፋቴን አይቶ እንዴት መከራ እንዳሳየሄኝ ተመልክቶ” (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
ላባን ምንም ማድረግ እንደማይችል አግንኖ ለመቅለጽ ጥያቄ ይጠቀማል ይህ አጋናኝ ጥያቄ በዐረፍተነገር መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት: “ነገር ግን ከእኔ ጋር ወደ ኋላ ለመመለስ በልጆቼና በልጅ ልጆቼ ምንም ላደርግ አልችልም” (አግናኝ ጥቃቄዎች ይመልከቱ)
እዚህ “ምስክር” የሚለው ቃል ሰውን አያመለክትም ነገር ግን ያዕቆብና ላባ የሚገቡትን ቃልኪዳን የሚያመለክትና በምሳለያዊነት የተጠቀመ ነው:: ምስክሩ ሁለቱ በሰላማዊ መንገድ ስስማሙ እንደተገኘ ሰው ተደርጐ ተነግሮአል (ሰውኛ አገላለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ በክስተቱ ማብቂያ ያቆመው ትልቅ ድንጋይ ሲሆን አስፈላጊ ክስተት እንደተከናወነ ለማመለከት ነው
ድንጋዩን አንዱን በአንዱ ላይ በማድረግ ከመሩ
አብሮ ምግብን መመገብ ቃል ኪዳን መፈጸሚያ አካል አንዱ ነው የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች የማከተውን እንደግርጌ ማስናታወሻ ሊጠቀሙ ይችላሉ:: “ይጋርሠሀዱታ” የሚለው ስም በላባን ቋንቋ “ክምር ምስክርነት” ማለት ነው:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች የማከተውን እንደግርጌ ማስናታወሻ ሊጠቀሙ ይችላሉ:: “ገለዓድ” የሚለው ስም በላባን ቋንቋ “ክምር ምስክርነት” ማለት ነው:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ድንጋዮች በእርግጥ እንደሰው ምስክር ሊሆኑ አይችሉም:: አት: “ይህ ክምር በእኔና በአንተ መካከል ማስታወሻ ይሆናል” (በሰውኛ አገላለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች የማከተውን እንደግርጌ ማስናታወሻ ሊጠቀሙ ይችላሉ:: “ገለዓድ” የሚለው ስም በላባን ቋንቋ “ክምር ምስክርነት” ማለት ነው:: በዘፍጥረት 31:47 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች የማከተውን እንደግርጌ ማስናታወሻ ሊጠቀሙ ይችላሉ:: “ምጽጳ” የሚለው “የመጠበቂያ ማማ” ማለት ነው:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እዚህ “አለመተያየት” በተለያየን ይወክላል:: አት “በተለያየን ጊዜ” (ተመሣሣይ ምትክ ቃላት ስለመጠቀም ይመልከቱ)
እዚህ “እኛ” ያዕቆብንና ላባን ያመለክታል:: አት: “ማንም የሚያየን ባይኖር”
“ተመልከት” “አስተውል” “ለሚናገረው ነገር ትኩረት ስጥ”
የሰላም ስምምነታቸውን በሚመለከት እነዚህ የድንጋይ ክምሮች ለላባና ለያዕቆብ የማስታወሻና ድንበር ምልክቶች ናቸው:: እነዚህ እንደሰው ምሰክሮች እንደሆኑ ተደርጐ ተነግሮአል (በሰውኛ አገላለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እዚህ “ፍርሃት” ይስሐቅ ለእግዚአብሔር ያለውን አክብሮትና ያንንም በመታዘዝ መግለጹን ያመለክታል፡፡
አብሮ ምግብ መብላት አብሮ ቃል ኪዳን የመግባት አካል ነው የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ቁጥር 55 በመጀመሪያው የዕብራይስጡ መጽሐፍ የምዕራፍ 32 የመጀመሪያ ቁጥር ነው ነገር ግን በአብዛኛዎቹ ዘመናዊ መጽሐፍ ቅዱሶች የምዕራፍ 31 የመጨረሻ ቁጥር ነው በዘመናዊ መጽሐፍ ቅዱሶች የተጠቀመውን የቁጥር አቀማመጥ በቋንቋዎ እንዲጠቀሙ ይመከራል
አዎንታዊና ጠቃሚ ነገሮች ለአንድ ሰው እንዲደረጉ መሻትን የሚገልጽ ማለት ነው
ተርጓሚዎች በግርጌ ማስታወሻዎች ሊጨምሩ ይችላሉ:: መሃናይም የሚለው ስም “ሁለት ሰፈሮች” ማለት ነው
ይህ በኤዶምያስ ግዛት ተራራማው ቦታ ነው:: ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ::
ይህ በጥቅስ ውስጥ የሚገኝ ጥቅስ አለው:: ቀጥታው ጥቅስ እንደ ተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ ‘ይህ ለጌታዬ ለዔሣው ሊነግር የሚወደው ነው:: እስከዚህ እንዳለሁት ……በፊቱ’” (ጥቅስን በጥቅስ ውቅጥና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ያዕቆብ ወንድሙን ጌታው አድርጐ በማቅረብ የትህትና ቃል ይጠቀማል
ያዕቆብ ራሱን እንደአገልጋዩ በማድረግ የትህትና ቃል ይጠቀማል
ሞገስ ማግኘት የሚለው ሀረግ በሌሎች ሰዎች ዘንድ ተቀባይነትን ማትረፍን የሚገልጽ ፈሊጣዊ አባባል ነው አት “መቀበልህን እንዲታረጋግጥልኝ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ተመሣሣይ ምትክ ቃላትና ዘይቤያዊ አባባሎች ይመልከቱ)
4ዐዐ ሰዎች ቁጥሮች ይመልከቱ
አንድ ሰው በራሱ ወይም ከሌሎች ሥጋት የሚፈጥር ጉዳት ሲደረስበት የማሰማው ስሜት ነው
ተስፋ መቁረጥ ወይም መረበሽ
እዚህ ሠፈር ሰዎችን ይወክላል አት በአንዱ ሠፈር ባለው ሰው አደጋ ቢጣል በሌላው ሠፈር ያለው ሰው ያመልጣል፡፡ (ተመሣሣይ ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ ለተላያዩ አማልክት ሳይሆን ሁሉም ያመለኩትን አንድ እግዚአብሔርን ያመለክታል አት የአያተ የአብርሃምና የአባተ የይስሐቅ አምላክ እግዚአብሔር (ግምታዊ እውቀትና ጥብቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ በጥቅ ውስጥ የሚገኝ ጥቅሰ ነው:: በተዘዋዋሪ ጥቅስ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ወደ አገረና ወደ ሕዝቤ እንድመለስና በጐ ነገርንም አደርግልሃለሁ ያልከው እግዚአብሔር”
ወደ ቤተሰብህ
መልካም ነገር አደርግልሃለሁ ወይም በመልካምነት እንከባከብሃለሁ
ረቂቅ ስሞች ቸርነትና ታማኝነት እንደ ቸር እና ታዛዥ ሊገለጹ ይችላሉ አት እኔ ባሪያህ እስካሁን ላደረክልኝ የቃልኪዳን ታማኝ አይደለሁም ወይም ታዛዥ አይደለሁም (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተነገር ይመልከቱ)
“እኔ” የሚለው በትህትና ቃል ሲገለጽ ነው
ሆንሁ የሚለው ሐረግ ያለውን ሀብት የሚገልጽ ፈሊጣዊ አባባል ነው:: አት: “አሁን ግን ከእኔ ጋር በሁለት ክፍል ሠራዊት በቂ ሰዎች መንጋዎችና ሀብት አሉኝ” ፈሊጣዊ አባባል ይመልከቱ
አትርፈኝ
እዚህ “እጅ” ጉልበትን ያመለክታል ሁለቱም ሀረጐች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው ሁለተኛው የሚገልጸው ያዕቆብ የሚያስበው ወንድመ ዔሣው እንደሆነ ነው፡፡ አት፡ ከወንድሜ ከዔሣው ጉልበት ወይም ከወንድሜ ከዔሣው (ተመሣሣይ ምትክ ቃል ወይም ተጓዳኝ ንጽጽር ይመልከቱ)
እንደሚያጠፋ ፈርቼያለሁና
ይህ በጥቅስ ውስጥ ያለ ጥቅስ ነው እንደተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ነገር ግን አንተ ራስህ አብለጽግሃለሁ እናም የዘረንም ቁጥር..” (ጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥና ቀጥተኛና በዘዋዋሪ ጥቅችን ይመልከቱ)
መልካም ነገርን አደርግልሃለሁ ወይም በመልካምነቴ አሳይሃለሁ
የያዕቆብን ዘር ቁጥር እጅግ ብዙ ማድረጉ ቁጥሩ እንደ ባህር አሸዋ ቁጥር እንደሚሆን ተደርጐ ተነግሮአል (ተመሣሣይ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አት: “ያም ከቁጥራቸው የተነሣ ማንም መቁጠር እስከማይችል” (ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
2ዐዐ (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
20 …. 30 …. 40 ….10 (ቁጥሮች ይመልከቱ)
እየጠቡ ያሉ ለጋ እንስሳት
እዚህ “በእነሱ እጅ” በእነሱ ቁጥጥር ሥር አደረገ ማለት ነው:: አት በየወገኑ ከፈላቸው እናም እያንዳንዱን መንጋ በእያንዳንዱ ባሪያ ቁጥጥር ሥር አደረገ (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንዱ መንጋ ከሌላው መንጋ በርቀት እንዲጓዝ አድረጉ
አዘዘው
ይህ በጥቅስ ውስጥ ያለ ጥቅስ ነው እንደ ተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “የማን ነህ? ወዴትስ ተሄዳለህ? የምትነዳውስ ይህ ሁሉ ከብት የማን ነው? ብሎ ቢጠይቅህ” (ጥቅስ በጥቅስ ውስጥ እና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶች ይመልከቱ)
ጌታህ ማን ነው?
በፊትህ ያለው የዚህ ሁለ ከብት ባለቤት ማን ነው?
ይህ በጥቅስ ውስጥ የሚገኝ ጥቅስ ነው በተዘዋዋሪ ጥቅስ መልክ ሊገለጽ ይችላል፤ አት፤ “በዚያን ጊዜ እነዚህ ሁሉ የአገልጋይህ የያዕቆብ ናቸው፤ ለጌታዬ ለዔሣው እጅ መንሻ የሰደዳቸው ናቸው፤ እርሱም ሊገናኝህ ከበስተኋላችን እየመጣ ነው፤ ብለህ እንዲትነግረው እፈልጋለሁ::” (ጥቅስ በጥቅስ ውስጥ እና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶች ይመልከቱ)
የዕቆብ ራሱን ትህትናን በተሞላ መንገድ የዔሣው ባሪያ አድርጐ ያቀርባል
ያዕቆብ በትህትና ዔሣውን እንደ ጌታው መቁጠሩን ያመለክታል
እኛ የሚናገረውን ባሪያ ያመለክታል እናም ሌሎች ባሪያዎችም ለዔሣው እጅ መንሻ ይዘው እየመጡ እንዳለ ይገለጻል (ብዙና ነጠላ “እኛ” ይመልከቱ)
ሁለተኛውን ቡድን አዘዘ
አማራጭ ተገቢ ትርጉሞች 1) “ደግሞም እንዲህ ትነግሩታላችሁ ባሪያህ ያዕቆብ” 2) “ደግሞም እንዲህ ትላላችሁ ባሪያህ ያዕቆብ”
አረጋጋው ይሆናል ወይም ቁጣው እንዲርቅ አደርግ ይሆናል
በርኀራኄ ይቀበለኛል
እዚህ እጅ መንሻ እጅ መንሻውን ይዘው የሄዱ ባሪያዎች ይወክላል (ምትክ አባባሎችን የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
እዚህ “ራሱ” ያዕቆብ ከባሪያዎቹ ጋር እንዳለሄደ አበክሮ ይናገራል (ተጣቃሽ ተውላጤ ስም ይመልከቱ)
ሁለት ባሪያ/አገልጋይ ሚስቶቹ፤ ዘለፋና ባላ ማለት ነው
በወንዝ ጥልቅ ያልሆነ በቀላሉ የሚያሻግር ቦታ
ይህ የወንዝ ስም ነው ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ይመልከቱ
ያለውን ነገር ሁሉ
ንጋት ድረስ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ልገለጽ ይችላል፤ አት: “በሚታገልበት ጊዜ የሚታገለው ሰው የያዕቆብን ሹልዳ ጐዳው” (ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ከዳሌ ጋር የተያያዘ ላይኛው የእግር አካል ነው
ጸሐይ ከመውጣትዋ በፊት
በአንድ ሰው ላይ በረከትን ማዘዝና ለዚያ ሰው መልካም ነገር እንዲሆኑለት ማድረግ ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ልገለጽ ይችላል፤ አት: “በእርግጥ አልለቅህም መጀመሪያ ባርከኝና ከዚያም እለቅሃለሁ” (ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ) (ድርብ አሉታዊ አባባሎች ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች የግርጌ መስታወሻ እንደሚከተለው ሊጨምሩ ይችላሉ እስራኤል የሚለው ስም ከእግዚአብሔር ጋር ይታገላል ማለት ነው ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ
ሰዎችን በገሃድ የሚገልጽ ነው
እርሱም ስለ ስሜ ለምን ተቀጠይቃለህ አለው ይህ አግናኝ ጥያቄ ያዕቆብን የሚያደነግጠው የሚገሥጸውና በእርሱና ከእርሱ ጋር ሲታገል በቆየው ሰው መካከል ምን እንደተከሰተ እንዲያስብ የሚያደርገው ነው:: አት: “ስሜን አትጠይቅ” (አግናኝ ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች የግርጌ መስታወሻ እንደሚከተለው ሊጨምሩ ይችላሉ:: “ጵንኤል” የሚለው ስም “የእግዚአብሔር ፊት” ማለት ነው:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)፡፡
“ፊት ለፊት” ሁለት ሰዎች በቅርበት በአካል የሚተያዩበት ማለት ነው::
ይህ በሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አት ሕይወቴን አትርፎአታል:: (ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ታሪኩ ወደ እስራኤል ዘር ዳራ ትረካ እንተለወጠ አመላካች ነው (የዳራ መረጃ ይመልከቱ)
ሹልዳን ከጭኑ ጋር የሚያገናኝ የጡንቻ ሥጋ ያመለክታል
ሲታገል ተነክቶ ነበር
“እነሆ” የሚለው ቃል ለሚያስደንቀው ለታሪኩ አድስ ክፍል ትኩረት እንዲንስጥ ያደርጋል
400 ሰዎች (ቁጥሮች ይመልከቱ)
ይህ እያንዳንዷ ሴት ተመሣሣይ ቁጥር ልጆች እንዲኖራት ያዕቆብ ልጆቹን አከፈላቸው ማለት አይደለም እያንዳንዱ ልጅ ከእናቱ ወይም ከእናትዋ ጋር የሆን ዘንድ ያዕቆብ ለጆቹን አከፋፈላቸው (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
“አገልጋይ ሚስቶች” ዘለፋንና ባላን ያመለክታል
እዚህ ራሱ የሚለው ያዕቆብ ራሱ በሌሎች ፊት ቀድሞ እንደሄደ ትኩረት ይሰጣል (ተጣቃሽ ተውላጤ ስም ይመልከቱ)
ጐንበስ ማለት አንድን ሰው በትህትና መቀበልንና ማክበርን ይገልጻል (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
ያዕቆብን ሊገናኝ
ይህ እንደ አዲስ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል:: አት: “ዔሣው በያዕቆብ ላይ እጆቹን ጠምጥሞ አቀፈው እናም ሳመው”
ይህ በግልጽ ሊተረጐም ይችላል:: አት: “ከዚያም እንደገና በመተያየታቸው ተደስተው ዔሣው ያዕቆብ አለቀሱ” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ከያዕቆብ ጋር ያሉ ሴቶቹንና ልጆቹን አየ
የአንተ አገልጋይ የሚለው ሀረግ ያዕቆብ ራሱን በትህትና ያቀረበው መንገድ ነው:: አት: “እነዚህ እግዚአብሔር በቸርነቱ ለአገልጋይህ የሰጠኝ ልጆች ናቸው” (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
ሴት አገልጋዮች፡፡ ባላንና ዘለፋን ያመለክታል፡፡
በሌላ ሰው ፊት ትህትናንና አክብሮትን የሚያሳይ ምልክት ነው:: (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
“ይህ ሁሉ” የሚለው ሀረግ ያዕቆብ በየቡድኑ በባሪያዎች ለዔሣው የላከውን ስጦታዎች ያመለክታል:: አት: “እነኛ የተለያዩ ቡድኖች ሁሉ እንዲገናኙኝ ለምን ላክሃቸው?”
ሞገስ ማግኘት የሚለው ሀረግ በአንድ ሰው ተቀባይነትን ማረጋገጥ የሚል ትረጉም የያዘ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው እንዲሁም ደግሞ ፊት ፍርድን ወይም ግማገማን ይወክላል አት አንተ ጌታዬ እንዲትደሰትብኝ ነው (ፈሊጣዊና ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ጌታዬ ዔሣው በትህት መንገድ ዔሣው የተገለጸበት ነው:: (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
እንስሳት ወይም ንብረት የታወቁ ቃላት ናቸው:: አት: “በቂ እንስሳት አለኝ ወይም በቂ ንብረት አለኝ” (ድብቅ አገላለጽ ይመልከቱ)
ሞገስ ማግኘት የሚለው ሀረግ በአንድ ሰው ተቀባይነትን ሰለማኘት የሚገልጽ ፈሊጣዊ አባባል ነው እዚህ ዓይን የማየት ምትክ ቃል ሲሆን ማየት ግምገማውን የሚገልጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው:: አት: “በእኔ የተደሰትህ እንደሆነ” (ተመሣሣይ ምትክ ቃላት የሊጣዊና ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“እጅ” ያዕቆብን ያመለክታል አት ይህ ለአንተ የሚሰጠው እጅ መንሻዬ ነው (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እንደ አድስ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ “በእርግጥም እጅ መንሻዬ”
ይህ ተመሣሣይ አባባል ግልጽ አይደለም ተገቢ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው 1 እግዚአብሔር ይቅር እንዳለለት ዔሣውም ይቅር እንዳለው ያዕቆብ ደስተኛ ነው ወይም 2 ያዕቆብ እግዚአብሔርን በመገናኘቱ እንደተደነቀው ሁሉ ዔሳውን በመገናኘቱ ተደንቆአል 3 ያዕቆብ በእግዚአብሔር መገኘት ራሱን እንዳዋረደው ሁሉ በዔሣው ፊት ራሱን ያዋርዳል (ተመሣሣይ አባባሎችን ይመልከቱ)
እዚህ ፊት ዔሣውን ያመለክታል ይህ ፊት በመባል ሊተረጐም ይችላል፤ ምክንያቱም “ፊት” የሚለው ቃል በዘፍጥረት 32:3ዐ “የእግዚአብሔር ፊት” እና “ፊት ለፊት” ለመግለጽ ተጠቅሞአል (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ይህም አገልጋዮቼ ያመጡልህ” (ተሻጋሪና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በቸርነቱ ስለመለከተኝ ወይም እግዚአብሔር እጅግ በጣም ስለባረከኝ
አንድን ሥጦታ ላለመቀበል መገዳደር ነገር ግን ከዚያ በኋላ ሰጪው እንዳያዝን መቀበል የተለመደ ባህላዊ መንገድ ነው
ይህ በትህትናና በመደበኛ መንገድ ዔሣውን ማመልከት ነው:: አት: “አንተ ጌታዬ ታውቃለህ” (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
ትርጉሙም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት፡ “በፍጥነት ለመጓዝ ልጆች ገና የጠኑ አይደሉም”:: (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይጠቀሙ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ለአንድ ቀን እንኳ በፍጥነት እንዲጓዙ ቢናጣድፋቸው” (ተሻጋሪና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ያዕቆብ ራሱን በመደበኛና በትህትና መንገድ የሚገልጸው ነው:: አት: “ጌታዬ እኔ ባሪያህ ነኝ” (ከፊቴ ቀድመህ ሂድ አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
“በሚነዱአቸው እንስባት እርምጃ ፍጥነት መጠን”
በኤዶም ግዛት የሚገኝ ተራራማ ሥፍራ ነው፡፡ በዘፍጥረት 32 3 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
ዔሣው ሰዎቹን መተው እንደሌለበት ለማጽናት ያዕቆብ ጥያቄን ይጠቀማል:: አት: “ይህን አታድርገው” ወይም “ይህን ማድረግ አይገባህም” (አግናኝ ጥያቄዎች ይመልከቱ)
ይህ በመደበኛና በትህትና ዔሣውን የሚግለጽ ነው:: አት: “አንተ ጌታዬ” (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች እንደግርጌ ማስታወሻ ሊጨምሩ ይችላሉ ሱኮት የሚለው ስም መጠለያዎች ማለት ነው ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ
ይህ የተሠራው ቤት ለቤተሰቡም እንደሆነ ያመለክታል፡፡ አት፡ “ለራሱና ለቤተሰቡ ቤት ሠራ” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ለሚጠብቁአቸው እንስሳት
ይህ አድስ የታሪኩን አካል ይጀምራል በሱኮት ካረፈ በኋላ ያዕቆብ ምን እንዳደረገ ጸሓፊው ይገልጻል
ያዕቆብ ….. ደረሰ ….. ሠፈረ
የእርሱም ቤተሰብ ከእርሱ ጋር እንደነበር ግልጽ ነው (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
በቅርበት ሠፈረ
ከፊል ቦታ
የአንድ ሰው ስም ነው
ሴኬም የሰውዬውና የከተማይቱ ስም ነው
1ዐዐ (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች የግርጌ ማስታወሻ እንደሚከተለው ሊጨምሩ ይችላሉ አት ኤል ኤሎሄ የሚለው ቃል እግዚአብሔር የእስራኤል አምላክ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
በዚህ ይህ ቃል የታሪኩን አድስ ክፍል ለማመልከት ተጠቅሞአል፡፡
የልያ ሴት ልጅ ነች በዘፍጥረት 3ዐ:21 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ የብሔር ስም ነው:: በዘፍጥረት 1ዐ፡17 ኤዊያዊያን የሚለውን ቃል እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ ሴኬምን ሳይሆን ኤምርን ያመለክታል በዚህ ቦታ ገዢ የንጉሥ ልጅ ማለት አይደለም ይህም ኤሞር በዚያ ለሚኖሩ ሰዎች መሪ እንደነበር ነው
ሴኬም ዲናን ደፈራት (ንኀብነት ወይም ለዛ ባለ ቃል ወይም በተዘዋዋሪ አንድን ነገር የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
“በዲና ተማረከ” ዲናን እንደወደዳትና ከእርስዋ ጋር ለመሆን አንድ ነገር ወደ ዲና እንዲመጣ እንዳስገደደው ስለ ሴኬም ይናገራል ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ከዲና ጋር ለመሆን እጅግ በጣም ፈልጐአል” (ዘይቤያዊ አነጋገር ወይም ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እንደሚወዳትና እንዲትወደው ለማድረግ ሊያሳምናት በሚስብ መንገድ አናገራት ማለት ነው
“አሁን” የተጠቀመው ከታሪኩ ወደ ያዕቆብ ዳራ መረጃ ለውጥ ማድረግን ለማመልከት ነው
“እርሱ” የሚለው ቃል ሴኬምን ያመለክታል
ሰኬም በጉልበት ከእርስዋ ጋር በመተኛት ዲናን እጅግ በጣም አዋረዳት ክብርዋን ነፈጋት ማለት ነው
ያዕቆብ ስለ ጉዳዩ ምንም አላደረገም ወይም አልተናገረም ማለት ነው:: (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ኤሞር ያዕቆብን ሊያነግረው ሄደ
ወንዶች ልጆች እጅግም ተቆጡ ወይም ደነገጡ
እዚህ እስራኤል የሚለው ቃል እያንዳንዱን የእስራኤል ቤተሰብ አባል ያመለክታል እስራኤል እንደብሔር ተደፍሮአል:: አት: “የእስራኤልን ቤት አዋርዶአል” ወይም “የእስራኤልን ስዎች አሳፍሮአል” (ክፍልን እንደሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘጥቤ ይመልከቱ)
የያዕቆብን ልጅ ስለደፈራት
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “እንደዚህ አስነዋሪ ነገር ማድረግ አይገባውም ነበር” (ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ኤሞር ለያዕቆብና ለልጆቹ እንዲህ ብሎ ነገራቸው
ፍቅር የሚለው ቃል በአንድ ወንድና ሴት መካከል የሚሆን ስሜታዊ ፍቅር ነው አት ወድዶአታልና ሊያገባት ይፈልጋል
በአንዳንድ ባህሎች ልጆች ማግባት ያለባቸውን ወላጆች ይወስናሉ
በጋብቻ መተሣሠር ከሌላ ዘር ብሔር ባህልና ጐሣ ሰዎች ጋር መጋባት ማለት ነው:: አት: “በአናንተና በእኛ ሰዎች መጋባትን እንፍቀድ”
ምድሪቱ የእናንም ናት
ሴኬም የዲናን አባት ያዕቆብን እንዲህ አለ
“ሞገስ ማግኘት” የሚለው ሀረግ በአንድ ሰው ተቀባይነትን ማረጋገጥ የሚናገር ዘይቤያዊ አነጋገር ነው ደግሞም ዓይኖች ማየትን ሲወክሉ ማየት ሀሳብን ወይም ፍረጃን ያመለክታሉ:: አት: “እንደተቀበላችሁን ካረጋገጥሁ የሚትጠይቁኝን ሁሉ እሰጣለሁ”:: (ፈሊጣዊና ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
በአንዳንድ ባህሎች በጋብቻ ጊዜ ለሙሽሪቱ ቤተሰብ ሙሽራው በገንዘብ በንብረት በእንስሳትና በሌላም መልክ ስጦታ መስጠት የተለመደ ነው
ማታለል የሚለው ረቂቅ ስም መዋሽት እንደሚለው ግሥ ሊገለጽ ይችላል:: ነገር ግን የያዕቆብ ወንዶች ልጆች ለሴኬምና ለኤሞር በመለሱአቸው ጊዜ ዋሹአቸው (ረቂቅ ስሞችን ይመልከቱ)
ከእርሱ ጋር እንዲትተኛ በመድፈሩ ሴኬም ዲናን እጅግ በጣም አዋርዶአታል አስነውሮአታል ማለት ነው:: በዘፍጥረት 34:5 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
የያዕቆብ ወንድ ልጆች ለሴኬምና ለኤሞር እንዲህ አሉ
ዲናን በጋብቻ ሊንሰጥ አንስማማም
ይህም እኛን ያሳፍረናል:: እዚህ “እኛ” የያዕቆብን ወንዶች ልጆችንና የእስራኤልን ልጆች በአጠቃላይ ያመለክታል (የሚያካትትና የማያካትት እኛን ይመልከቱ)
ይህም ከያዕቆብ ቤተሰብ የሆነ ሰው በኤሞር ምድር የሚኖረውን ሰው ያገባል ማለት ነው
ኤሞርና ልጁ ሴኬም የያዕቆብ ወንዶች ልጆች ባቀረቡት ሃሳብ ተስማሙ
ለመገረዝ
የያዕቆብ ሴት ልጅ ዲና
ይህ እንደ አዲስ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል:: እጅግ ስለሚያከብሩት ሌሎች ሰዎች ለመገረዝ እንደሚስማሙ ሴኬም እንደተረዳ ግልጽ ማድረግ ይቻላል:: አት: “እርሱ በእነርሱ ዘንድ የተከበረ በመሆኑ የአባቱ ቤተሰብ ወንዶች ሰዎች ሁሉ ለመገረዝ እንደሚስማሙ ሴኬም ያውቅ ነበር” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)::
ሕጋዊ ውሳኔ ለመወሰን በከተሞች በር መሰባሰብ በመሪዎች የተለመደ ነው
ያዕቆብ ወንዶች ልጆቹና የእስራኤል ሰዎች
እዚህ “እኛ” ኤሞር ልጁንና የተናገሩአቸው በከተማው በር ያሉ ሰዎችን ሁሉ ያቀፈ ነው (ሁሉን ያቀፈ “እኛ” ይመልከቱ)
በምድሪቱ ይኑሩ ይነግዱበትም
ለዐረፍተ ነገሩ ትኩረት ለመስጠት ሴኬም “በእርግጥ” የሚለውን ቃል ይጠቀማል:: “እነሆ ምድሪቱ በእርግጥ ለእነርሱም ሰፊ ናት” ወይም “እነሆ ለእነርሱ የሚበቃ በቂ መሬት አለ”
ይህ በአንዱ ቡድን ሴቶች በሌላው ቡድን ወንዶች መካከል የሚፈጸሙ ጋብቻዎችን ያመለክታል፡፡ በዘፍጥረት 34፡9 ተመሣሣይ ሀረጐችን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ኤሞርና ልጁ ሴኬም ለከተማዋ ሽማግሌዎች መናገራቸውን ቀጠሉ
ሰዎቹ ከእኛ ጋር እንደ አንድ ሕዝብ ሆነው አብረውን ለመኖር ፈቃደኞች የሚሆኑት የእኛ ወንዶች እንደ እነርሱ የተገረዙ እንደሆነ ብቻ ነው
የያዕቆብ እንስሶችና ንብረቶች ለሴኬም ሰዎች እንደሚሆን ሴኬም ጥያቄ ምልክት በመጠቀም አበክሮ ይናገራል:: ይህ እንደዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል:: አት: “የእነርሱ እንስሳትና ንብረት ሁሉ ለእኛ ይሆናል” አግናኝ ጥያቄዎችን ይመልከቱ::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አት ስለዚህ ኤሞርና ሴኬም ወንዶችን ሁሉ የሚገርዙ ነበሩአቸው (ተሻጋሪና የማይሻገር ግሥ የያዘበት ዐረፍት ነገር ይመልከቱ)
ሶስት ተራ ቁጥር ሶስት ነው:: ያለ ተራ ቁጥር ሊነገር ይችላል:: አት: “ከሁለት ቀን በኋላ”
የከተማው ወንዶች ቆስለው ሳሉ
ሰይፋቸውን መዘው
ከተማ ሰዎችን ይወክላል አት እነርሱ የከተማይቱን ሰዎች ተዋጉ (ተመሣሣይ ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ እንደአዲስ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል:: አት: “ጥበቃ፡ ስምዖንና ሌዊ የከተማይቱን ወንዶች ሁሉ ገደሉ፡፡”
የኤሞር የሴኬምና ወንዶች ስዎቻቸው ሬሳ
በከተማይቱ ያለውን ጠቃሚ ነገር ሁሉ ወሰዱ
ሴኬም ብቻውን ዲናን አርክሶአት ነበር ነገር ግን የያዕቆብ ልጆች የሴኬም መላው ቤተሰብና በከተማው ያለው ሁሉ ሰው ለዚህ ድርጊት ተጠያቂ አድርገው ቆጥረዋል
ከእርሱ ጋር እንዲትተኛ በመድፈር ሴኬም ዲናን አዋረዳት ወይም ክብርዋን ነፈጋት/አሳፈራት ማለት ነው:: በዘፍጥረት 34: 5 አረከሳት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
የያዕቆብ ልጆች የሰዎችን መንጋ ወሰዱ
ንብረታቸውንና ገንዘባቸውን ሁሉ ሕጻናቶቻቸውንና ሴቶቻቸውን ሁሉ ማረኩ
ለአንድ ሰው የጭንቀት ምክንያት መሆን ጭንቀት በአንድ ሰው ላይ እንደሚመጣና እንደሚቀመጥ ዕቃ ተደርጐ ተገልጾአል አት: “ትልቅ ችግሮችን ፈጥራችሁብኛል” (ዜይቤያዊ አነጋገር ይጠቀሙ)
ያዕቆብ በዙሪያው በሚኖሩ ሰዎች ዘንድ እንዲጠላ ማድረግ የያዕቆብ ልጆች እርሱን እንደ መጥፎ ሽታ እንዳደረጉ ተገልጾአል ይህ እንደ አዲስ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል:: አት: “በምድሪቱ በሚኖሩ ዘንድ የተጠላሁ እንዲሆን አድርጋችሁኛል” (ዜይቤያዊ አነጋገር ይጠቀሙ)
እዚህ “እኔ” እና “እኔን” የሚሉ ቃላት ያዕቆብን ቤተሰብ በአጠቃላይ ይወክላሉ:: ያዕቆብ የቤተሰቡ መሪ ከመሆኑ የተነሳ “እኔ” ወይም “እኔን” ይጠቀማል:: አት: “ቤተሰብ አነስተኛ ነው … ተባብረው ቢነሡብኝና ቢያጠቁኝ ሁላችንንም ያጠፋሉ::” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ሠራዊት ይፈጥሩና ያጠቁኛል ወይም ሠራዊት ይፈጥሩና ያጠቁናል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ያጠፉኛል ወይም ያጠፉናል ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ”
ሴኬም ያደረገው ጥፋትና ሞት እንደሚገባው አበክረው ለመግለጽ ሌዊና ስምዖን ጥያቄ ይጠቀማሉ:: አት: “ሴኬም እህታችንን እንደ ሴተኛ አዳሪ/ጋለሞታ አድርጐ ባልቆጠረ ነበር!” (አግናኝ ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
ውጣ የሚለው ቃል የተጠቀመው ቤቴል ከሴኬም በከፍታ ላይ ስለሚገኝ ነው
እግዚአብሔር ስለራሱ በሶስተኛ ሰው መንገድ ይናገራል:: አት: “ለእኔ ለአምላክህ መሠዊያ ሥራ” (እንደ አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ሰው መግለጽን ይመልከቱ)
ለቤተሰቡ እንዲህ አላቸው
“ጣዖታትን አስወግዱ” ወይም “ሐሰተኞች አማልእክትን አስወግዱ”
ይህ እግዚአብሔርን ለማምለክ ከመቅረብ በፊት በአካላዊና ሥነምግባራዊ ሕይወት ራስን የማንጻት ልምድ ነበር
አድስ ልብሶችን መልበስ ወደ እግዚአብሔር ከመቀረባቸው በፊት ራሳቸውን ንጹህ የማድረጋቸው ምልክት ነበር (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
በመከራዬ ጊዜ ወይም በጭንቀተ ጊዜ
“ሁሉም የያዕቆብ ቤት ሰጠ” ወይም “የያዕቆብ ቤተሰብና አገልጋዮቻቸው ሰጡት”
እዚህ “በእጃቸው ያሉት” የእነርሱ የሆኑትን ይወክላል:: አት: “ሀብታቸው የሆኑትን ወይም ያላቸውን” (ተመሣሣይ ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ጉትቾቻቸውን ተገቢ ትርጉሞች እነሆ 1 የጆሮቻቸውን ወርቅ ብዙ ጣዖታትን ሊሠሩ ሊጠቀሙ ይችላሉ 2 እነዚህ ጉትቾች የሴኬም ከተማ ሰዎችን በተዋጉና ሁሉን ሰዎች በገደሉ ጊዜ የበዘበዙአቸው ናቸው:: ጉትቾች ስለኃጢአታቸው የሚያውሱ ይሆናሉና::
ያዕቆብንና ቤተሰቡን የከተሞች ሰዎች እንዲደነግጡ እግዚአብሔር ያደረገው ድንጋጤ እንደ አንድ ነገር በከተሞች እንደወደቀ ተደርጐ ተገልጾአል:: “ድንጋጤ” የተባለው ረቂቅ ስም እንደ “ፍርሃት” ሊገለጽ ይችላል:: አት: “እግዚአብሔር በዙሪያው ያሉ የከተሞች ሰዎች ያዕቆብንና በቤተሰቡን እንዲፈሩ አደረገ” ዘይቤያዊ አነጋገርና ረቂቅ ስሞችን ይመልከቱ
“ከተሞች” በከተሞች የሚኖሩ ሰዎችን ይወክላሉ::
ከያዕቆብ ቤተሰብ ማንም እንዳልተጠቃ ይገልጻል ነገር ግን የያዕቆብ ሴት ልጅ ከተደፈረች በኋላ ስምዖንና ሌዊ የሴኬምን ከነዓናዊያን ዘመዶችን አጠቁአቸው በዘፍረት 34:3ዐ ያዕቆብ ሊበቀሉ ይፈልጉ ይሆናል ብሎ ፈርቶአል አት የያዕቆብ ቤት ወይም የያዕቆብ ቤተሰብ (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው:: በዘፍጥረት 28 19 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች የሚከተለውን የግርጌ ማስታወሻ ሊጨምሩ ይችላሉ፡፡ “ኤል ቤተል የሚለው ስም የቤተል አምላክ ማለት ነው” (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ራሱን ለያዕቆብ ያስታወቀበት በዚህ ቦታ ነበር
ይህ የአንዲት ሴት ስም ነው ስምችን ስለመተርጐም ይመልከቱ
ሞግዚት የሌላ ሴት ልጅን የሚትንከባከብ ሴት ማለት ነው ሞግዚት እጅግ የተከበረችና በቤተሰብ ዘንድ ተቀባይነት ያላት ነች
“ዝቅ ብሎ” የሚለው ሀረግ የተጠቀመው እርስዋ የተቀበረችው ቦታ ከፍታ ከቤተል ዝቅ ብሎ ስለሚገኝ ነው::
ተርጓሚዎች የሚከተለውን የግርጌ ማስታወሻ ሊጨምሩ ይችላሉ፡፡ “አሎንባኩት የሚለው ስም ለቅሶ ያለበት ዋርካ ዛፍ ማለት ነው” (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
በቤተል እንደነበሩ ግልጽ ማድረግ ይቻላል አት ያዕቆብም ከጳዳን አራም ከተመለሰ በኋላ በቤተል በነበረበት ጊዜ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
በረከት ለአንድ ሰው መልካም ነገር እንዲደረግለትና በዚያው ሰው ላይ የረከት ቃል መናገር ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት: “ስምህ ያዕቆብ አይባልም” (ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ያዕቆብን እንዲህ አለው
ብዙ ልጆች እንዲኖሩት ያዕቆብ ብዙ ልጆችን እንዲወልድ እግዚአብሔር ተናገረው ብዛ የሚለው እንዴት መባዛት እዳለበት ይገልጻል በዘፍጥረት 1:22 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ድርብ ቃላትና ፈሊጣዊ ንግግር ይመልከቱ)
እዚህ ሕዝብ እና ሕዝቦች የያዕቆብ ዘሮች እነዚህን ሕዝቦች እንደሚመሠርቱ ነው:: (ተመሣሣይ ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ወደ ላይ ወጣ የተጠቀመው ከምድር ከፍ ብሎ እግዚአብሔር እንደምኖር ለመግለጽ ነው:: አት: “እግዚአብሔር ተለየው”
ይህ በጫፉ መከሎ/ቅርጽ ያለው ትልቅ ድንጋይ ለመታሰቢያነት የቆመ ሐውልት ነው
ይህም ሐውልቱን ለእግዚአብሔር የመሰደስ ምልክት ነው (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች የሚከተለውን የግርጌ ማስታወሻ ሊጨምሩ ይችላሉ፡፡ “በቴል የሚለው ስም የእግዚአብሔር ቤት ማለት ነው” (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ የቤተልሔም ከተማ ሌላው ስም ነው
ምጡ አስጨንቆአት ሳለ
አንድ ሴት ልጅን በሚትወልድበት ጊዜ የሚታግዝ ሴት
“ነፍስ መውጣት” አንድ ሰው በሚሞትበት ጊዜ የመጨረሻ እስትንፋስ ማለት ነው፡፡ አት “ከመሞትዋ በፊት በመጨረሻዋ እስትንፋስ ጊዜ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች የሚከተለውን የግርጌ ማስታወሻ ሊጨምሩ ይችላሉ፡፡ “ቤንኦኒ የምለው ስም የጭንቀቴ ልጅ ማለት ነው” (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች የሚከተለውን የግርጌ ማስታወሻ ሊጨምሩ ይችላሉ፡፡ “ብንያምን የምለው ስም የቀኝ እጄ ልጅ ማለት ነው” የቀኝ እጅ የሚለው ሀረግ ልዩ የሚወደድ ቦታ ማለት ነው::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት “እነርሱ ቀበሩአት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
በሚወስደው መንገድ
ይህ እስከዛሬም የራሔል መቃብር ምልክት ነው
እስካሁን ጊዜ ይህ ጸሐፊው፤ ይህ መልእክት የጻፈበትን ጊዜ ያመለክታል፡፡
የእስራኤል ቤተሰብና አገልጋዮቹ ከእርሱ ጋር እንደነበሩ ይገልጻል የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
የራሔል ሴት አገልጋይ ስም ነው:: በዘፍጥረት 29:29 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ::
ይህ ዐረፍተ ነገር በሚከተሉት ቁጥሮች የሚቀጥለውን አድስ አንቀጽ ይጀምራል
12 ወንዶች ልጆች
የራሔል ሴት አገልጋይ ስም ነው:: በዘፍጥረት 29:29 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የልያ ሴት አገልጋይ ስም ነው:: በዘፍጥረት 29:24 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ በከነዓን ምድር በቤተልሔም አጠገብ የተወለደውን ብንያምን እንደማያካትት ይናገራል:: አብዛኛዎቹ የተወለዱት በጳዳን አራም ስለሆነ ይህንኑን ይጠቅሳል:: የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት: “በከነዓን ምድር ከተወለደው ከብንያምን በስተቀር በጳዳን አራም የተወለዱለት” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
መጣ የተባለው ሄዴ በሚለው ሊተካ ይችላል (ሄዴ እና መጣ ይመልከቱ)
የሔብሮን ከተማ ሌላ ስምዋ ነው የአብርሃም ወዳጆች በኖሩበት በመምሬ ስም ተጠርቶ ይሆናል በዘፍጥረት 13 18 ይህን እንዴት አንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው በዘፍጥረት 23 2 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
18ዐ ዓመት (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ይስሐቅም የመጨረሻውን እስትንፋስ ሰጠ ሞተም እንትንፋሱን ሰጠ/ነፍሱን ሰጠ ወይም ሞተ የሚሉ ሀረጐች በመሠረቱ አንድ ትርጉም አላቸው:: በዘፍጥረት 25:8 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: አት: “ይሥሐቅም ሞተ” (ድርብ ቃላት ይመልከቱ)
ይህ አንድ ሰው መሞቱን ትሁትና መንገድ የሚገልጽ ነው:: በዘፍጥረት 25:8 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ንኀብነት ለዛ ባለ ወይም በተዘዋዋሪ አንድን ነገር የመግለጽ ዘይቤያዊ አባባል ይመልከቱ)
ይስሐቅ ከሞተ በኋላ ከዚህ በፊት የሞቱ ወገኖች ነፍስ ወዳለበት ቦታ ነፍሱ ሄደች ማለት ነው ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል አት የሞቱትን የቤተሰብ አባላትን ተቀለቀለ ማለት ነው:: (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ተሻጋሪና የማይሻገር ግሥ የያዙ ዐረፍተ ነገሮችን ይመልከቱ)
አረጅቶ እና እድሜ ጠግቦ የሚሉ ሀረጐች በመሠረቱ ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው:: አበክረው የሚናገሩት ይስሐቅ ብዙ ዓመታትን እንደኖረ ነው:: አት: “ብዙ ዓመታትን ኖሮ ከአረጀ በኋላ” (ድርብ አባባል ይመልከቱ)
ኤዶም የተባለው የዔሣው ትውልድ ይህ ነው ይህ በዘፍረት 36:1-8 የተጠቀሰውን የዔሣው ትውልድን ያስታውቃል:: አት “ይህ ኤዶም የተባለው የዔሣው ትውልድ ነው” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እነዚህ የዔሣው ሚስቶች ስም ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
“ዔሎን የኬጥ ትውልድ” ወይም “ዔሎን የኬጥ ልጅ” ይህ የአንድ ሰው ስም ነው:: በዘፍጥረት 26:34 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የመንዶች ሰዎች ስም ናቸው
ይህ ትልቅ ሕዝብ ቡድንን ያመለክታል፡፡ በዘፍጥረት 1ዐ:17 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ከዔሣው ሚስቶች የአንዷ ስም ነው:: ዘፍጥረት 26:34 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ከእስማኤል ወንዶች ልጆች የአንዱ ስም ነው:: ዘፍጥረት 28:9 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የዔሣው ሚስቶች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36:2-3 እነዚህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የዔሣው ወንድ ልጆት ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ በከነዓን ምድር በሚኖርበት ጊዜ የሰበሰበውን ወይም ያፈራውን ሁሉን ነገር ያመለክታል አት በከነዓን ምድር በሚኖርበት ጊዜ ያፈራውን ሀብት (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ወደ ሌላ ቦታ ሂዶ በዚው ኖረ ማለት ነው:: አት: “በሌላ ቦታ ለመኖር ሄደ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
የዔሣውና የያዕቆብ ሀብቶች
ያዕቆብና ዔሣው ያሉአቸውን ከብቶቻቸውን ለማሠማራት ምድሪቱ በቂ አልነበረችም:: አት “ከብቶቻቸውን ለማሠማራት አልበቃቸውም” ወይም “ለያዕቆብ ከብቶችና ለዔሣው ከብቶች በቂ አልነበረም” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
የነበሩበት የሚለው ቃል ወደ አንድ ቦታ የመሄድና በዚያ መኖር ያመለክታል:: አት: “የሄዱበት ሥፍራ ወይም ቦታ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ዐረፍተ ነገር በዘፍጥረት 36: 9-43 ያለውን የዔሣው ትውልድ ዝርዝር ያስታውቃል (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
በሴይር ተራራ ኖረዋል ማለት ነው:: የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት: “በተራራማው በሴይር አገር የኖሩ” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እነዚህ የዔሣው ወንዶች ልጆች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36:4 እነዚህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የዔሣው ሚስቶች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36:2-3 እነዚህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የኤልፋዝ መንዶች ልጆች ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የኤልፋዝ ቁባት ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የዔሣው ወንዶች ልጆች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36:4-5 እነዚህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የራጉኤል ወንዶች ልጆች ስሞች ናቸው:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የወንድ ሰዎች ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የዔሣው ሚስቶች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36 2 3 እነዚህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ ከዔሣው ወንዶች ልጆች የአንዱ ስም ነው በዘፍጥረት 36: 4 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የኤልፋዝ ወንዶች ልጆች ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ከዔሣው ሚስቶች የአንዷ ስም ነው በዘፍጥረት 36: 2-3 ስምዋን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የዔሣው ወንዶች ልጆች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36:4-5 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የራጉኤል ወንዶች ልጆች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36:13 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህም በኤዶም ምድር ኖረዋል ማለት ነው:: አት: “በኤዶም ምድር የኖሩ” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እነዚህ የዔሣው ሚስቶች ስሞች ናቸው:: በዘፍጥረት 36 :2-3 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ሰው ስም ነው በዘፍጥረት 36፡2 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ሴይር የሚለው ቃል የአንድ ወንድ ሰውና የአንድ አገር ስም ነው
“ሖሪውያን” የሚለው ቃል የአንድ ሕዝብ ቡድን ስም ነው:: በዘፍረት 14:6 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ(ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ኤዶም በተባለው በሴይር የሚኖሩ
እነዚህ የወንዶች ሰዎች ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው:: በዘፍረት 36:2ዐ እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው:: በዘፍረት 36: 20-21 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ይህ የአንዲት ሴት ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የአንድ ሕዝበ ወገን ስም ነው:: በዘፍጥረት 14:6 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስዎች ስሞች ናቸው በዘፍረት 36:2ዐ-21 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህም በሴይር ምድር ኖረዋል ማለት ነው:: አት “በሴይር ምድር የኖሩ” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ እርሱ የኖረበት ከተማ ነበር ማለት ነው:: አት: “እርሱ የኖረበት ከተማ ስም” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ሰው ስም ነው በዘፍጥረት 36 33 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህም ሐሳም በቴማኒ ምድር ኖሮአል ማለት ነው:: አት “በቴማኒ ምድር የኖረ ሐሳም” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ቴማኒ የተባለው ሰው ትውልድ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ እርሱ የኖረበት ከተማ ነበር ማለት ነው:: አት: “እርሱ የኖረበት ከተማ ስም” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ከመሥሬቃ የሆነው ሠምላ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ሰው ስም ነው:: በዘፍጥረት 36:36 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ሳኦል በርሆቦት ይኖር ነበር:: ርሆቦት በኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ ነው:: ይህ መረጃ ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት: “ከዚያም ሳኦል በምትኩ ነገሠ:: እርሱም ከኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ ከነበረችው ከርሆቦት ነው (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
የቦታዎች ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ እርሱ የኖረበት ከተማ ነበር ማለት ነው:: አት: “እርሱ የኖረበት ከተማ ስም” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እርሷም የሜዛሃብ ልጅ መጥሬት የወለደቻት ነበረች
የሴት ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የነገድ መሪዎች
ነገዳቸውና አገራቸው በአለቆቻው ወይም በመሪዎቻቸው ስም ተሰይሞአል:: አት: “የነገዶቻቸውና የሚኖሩባቸው አገራቸው በመሪዎቻቸው ስም ተሠይሞአል” የእነርሱ ስሞች እነሆ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እነዚህ የህዝብ ወገኖች ወይም የነገዶች ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
“በሚኖሩባቸው ቦታዎች” ወይም “በኖሩባቸው ቦታዎች”
ይህ የስም ዝርዝር ዔሣው ነው የተባለው ይህ የትውልዱ አጠቃላይ ዝርዝር ነው ማለት ነው:: አት: “ይህ የዔሣው ትውልድ ዝርዝር ነው” (ተዛማጅ ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
አባቱ በኖረበት በከነዓን ምድር ተቀመጠ
ይህ ዐረፍተ ነገር በዘፍጥረት 37: 1-5ዐ:26 ያለውን የያዕቆብን ትውልድ ያስታውቃል፡፡ እዚህ ያዕቆብ መላው በተሰቡን ይወክላል፡፡ አት “ይህ የያዕቆብ ቤተሰብ ታሪክ ነው” (ክፍልን እንደሙሉና ሙሉን እንደክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
17 ዓመት ዕድሜ
ይህ የራሔል ሴት አገልጋይ ስም ነው:: በዘፍጥረት 29: 29 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ የልያ ሴት አገልጋይ ስም ነው:: በዘፍጥረት 29: 24 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ ሴቶች ልጅ እንዲወልዱ ዘንድ ለያዕቆብ የተሰጡ የልያና የራሔል አገልጋዮች ናቸው
ስለወንድሞቹ መጥፎ ወሬ
ይህ ቃል ታሪኩ ስለ እስራኤልና ዮሴፍ ዳራ መረጃ መቀየሩን የሚያመለክት ነው (ዳራ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ ወንድማማች ፍቅር ወይም ጓደኛ ፍቅር ወይም ቤተሰብ ፍቅር ያመለክታል ይህ በጓደኛሞችና በቤተሰብ መካከል የሚገለጽ ተፈጥሮአዊ የሰው ልጅ ፍቅር ነው
እስራኤል በአረጀ ጊዜ ዮሴፍን ወልዶአል ማለት ነው:: አት: “እስራኤል በአረጀ ጊዜ የተወለደው” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እስራኤል ለዮሴፍ ..አደረገለት
እጅግ የሚያምር እጄ ጠባብ
በሰላም ሊያናግሩት ዘንድ አልቻሉም
ይህ በዘፍጥረት 37:6-11 የተቀመጠው ታሪክ ማጠቃለያ ሀሳብ ነው::
የዮሴፍ ወንድሞች ከዚህ በፊት ከሚጠሉት በላይ ጠሉት
ሕልሜን ልንገራችሁ አድምጡኝ
ስለሕልሙ ዮሴፍ ለወንድሞቹ ይናገራል
“እነሆ” የሚለው ቃል ለሚቀጥለው አስደናቂ ሃሳብ ትኩረት እንዲሰጠው ያነቃል
“እኛ” የሚለው ቃል ዮሴፍና ወንድሞቹን ሁሉ ያጠቃልላል (ሁሉን ያቀፈ እኛ ይመልከቱ)
እህል ከታጨደ በኋላ ፍሬው ከገለባው እስኪበጠር ድረስ በየነዶው ታሥሮና ተከምሮ ይጠበቃል
“እነሆ” የሚለው ቃል ዮሴፍ ባየው እንደተደነቀ ይገልጻል
እዚህ እንደሰው ነዶዎች ሲቆሙና ሲሰግዱ ይታያል እነዚህ ነዶዎች ዮሴፍንና ወንድምቹን ይወክላሉ (በሰውኛ መንገድ አገላለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ሀረጐች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው የዮሴፍ ወንድሞች ጥያቄዎችን በመጠቀም ዮሴፍን ማላገድ ጀመሩ እነዚህ በዐረፍተ ነገሮች መልክ ሊገለጹ ይችላሉ አት ንጉሣችን አትሆንም እኛም ለአንተ አንሠግድም (አግናኝ ጥያቄዎችንና ተዛማጅ ተመሣሣይ አባባል ይመልከቱ)
እኛ የሚለው ቃል ዮሴፍን ሳይሆን ወንድሞቹን ያመለክታል (ሁሉን አቀፍና ሁሉን የማያቅፍ “እኛ” ይመልከቱ)
ስለ ሕልሙና ልሰተናገረው ቃል
ዮሴፍ ሌላ ሕልም አለመ
11 ከዋክብት ቁጥሮች ይመልከቱ
እስራኤልም ገሠጸው አለውም
እስራኤል ዮሴፍን ለማረም ጥያቄዎችን ይጠቀማል:: ይህ እንደ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል:: አት: “ይህ ያየሄው ሕልም ትክክል አይደለም:: እኔ እናትህና ወንድሞችህ በፊትህ አንሰግድልህም!” (አግናኝ ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ስኬታማና እጅግ ታዋቂ ከመሆኑ የተነሣ በቁጣ መሞላት ማለት ነው
ስለዮሴፍ ሕልም ትርጉም ማሰቡን ቀጠለ ማለት ነው:: አት: “የሕልሙ ትርጉም ምን እንደሆን ማሰቡን ቀጠለ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እስራኤል በንግግሩ ውስጥ ጥያቄ ይጠቀማል:: ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ወንድሞችህ በሰኬም በጎችን ይጠብቃሉ” (አግናኝ ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
ለመሄድና ወንድሞቹን ለማየት ዮሴፍ እንዲዘጋጅ እስራኤል መጠየቁን የሚገልጽ ነው:: አት “ተዘጋጅ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ለመሄድ ተዘጅቸአለሁ(ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እስራኤል ዮሴፍን አለው
ወንድሞቹና በጎቹ እንዴት እንደሆኑ ዮሴፍ ተመልሶ እንዲነግረው እስራኤል ይፈልጋል አት ተመልሰው ያገኘሄውን ንገረኝ ወይም ርፖርት አቅርብልኝ (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ከሸለቆው
ዮሴፍ ወዲያና ወዲህ ሲባዝን አንድ ሰው ዮሴፍን አገኘው
በትልቁ ታሪክ ስለሌላ ክስተት መጀመሩን የሚያመለክት ነው በቀደሙ ክስተቶች ከነበሩ ሌሎች ሰዎች የሚያሳትፍ ነው በእርስዎ ቋንቋ ይህ የሚገለጽበት መንገድ ሊኖር ይችላል
ምን እየፈለግህ ነው?
ወዴት እንደሆነ እባክህ ንገረኝ
ከሰኬም 22 ኪሎ ሜትር ያህል ርቀት ያለ ቦታ ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
በሩቅ እያለ የዮሴፍ ወንድሞች አዩት
እርሱን ለመግደል አቀዱ
ያ ባለ ሕልም ይሄው መጣ
ይህ አባባል ወንድሞቹ ዕቅዳቸውን መተግበር መጀመራቸውን ያሳያል:: አት: (ስለዚህ አሁን ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አደገኛ አውሬ ወይም ሰው ጨካኝ አውሬ
ንጥቆ በላው
ወንድሞቹ ሊገድሉት አቅደዋልና ስለዚህ እስከሞተ ድረስ ሕልሞቹ ይፈጸሙ እንደሆን መናገራቸው አሽሙራዊ/ሽሙጣዊ አባባል ነው:: አት “እስቲ ሕልሞቹ ሲፈጸሙ እናያለን” (በአሽሙር/ሽሙጥ መንገድ የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እነርሱ የመከሩትን ሰማ
ከእጃቸው የሚለው አባባል ሊገድሉት ያቀዱትን የወንድሞቹን እቅድ ያመለክታል:: አት “ከእነርሱ” ወይም “ከእቅዳቸው” (ተዛማጅ ምትክ ቃላት አጠቃቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ሕይወት ማጥፋት የሚለው ሀረግ አንድን ሰው ስለመግደል በንኀብነት ወይም ለዛ ባለ ቃል በተዘዋዋሪ የሚገልጽ ነው፡፡ አት፡ “ዮሴፍን አንግደለው” (ንኀብነት ወይም ለዛ ባለ ቃል በተዘዋዋራ መንገድ የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
በግሡ አሉታዊነት ተጨምሮበታል ደግሞም ደምን ማፍሰስ አንድን ሰው ስለመግደል በንኀብነት ወይም ለዛ ባለ ቃል በተዘዋዋሪ የሚገልጽ ነው፡፡ አት የማንኛውንም ሰው ደም አታፍስሱ ወይም አትግደሉት (በአሉታዊነት አዎንታዊነትን የመግለጽ ዘይቤና ንኀብነት ወይም ለዛ ባለ ቃል በተዘዋዋራ መንገድ የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
አታቆስሉት ወይም አትጉዱት ማለት ነው አት አትጉዱት (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ እንደ አዲስ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል:: “ሮቤል ይህ ያለው ዮሴፍን ሊታርፈው ዘንድ ነው”
ከእጃቸው የሚለው አባባል ሊገድሉት ያቀዱትን የወንድሞቹን እቅድ ያመለክታል:: አት “ከእነርሱ” ወይም “ከእቅዳቸው” (ተዛማጅ ምትክ ቃላት አጠቃቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
እናም ሊመልሰው
ይህ ሐረግ በታሪኩ ተፈላጊ ክስተት ለመጠቆም ተጠቅሞአል በቋንቋህ እንዲህ ዓይነት ካለ በዚህ ቦታ ሊጠቀሙ ይችላሉ
በኀብረ ቀለማት ያገጠች እጀ ጠባቡን ከላዩ ላይ ቀደዱት
ያገጠች እጀ ጠባብ፤ በዘፍጥረት 37:3 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
እንጀራ በአጠቃላይ መግብን ያመለክታል አት ምግባቸውን ለመብላት ተቀመጡ ወይም የያዕቆብ ወንድሞች ምግባቸውን ሊበሉ ተቀመጡ (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግልጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እዚህ አንስተው አዩ አንድሰው በውኑ አይኑን እንሰቶ እንደሚያይ ተደርጐ ተነግሮአል ደግሞም እነሆ የሚለው ቃል ሰዎች ላዩት ትኩረት ለመስጠት ተጠቅሞአል:: አት: “አይኖቻቸውን አነሡ እናም ወዲያውም የግመል ጓዝ አዩ” (ዘይቤያዊ አባባል ይመልከቱ)
ጭነው
ቅመማቅመም
የቆዳ ቁስለትን የሚፈውስና የሚከለክል ጣፋጭ ጣዕም ያለው ቅባታማ ነገር “መድኃኒት”
ወደ ግብጽ የሚያመጡ ይህ ግለጽ ሊደረግ ይችላል አት ለመሸጥ ወደ ግብጽ የሚወርዱ ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ
ይህ እንደዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል:: አት “ወንድማችንን በመግደልና አሟሟቱን በመደበቅ እንጠቀምም” (አግናኝ ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
የዮሴፍን ሞት በደበቅን የሚገልጽ ምሳሌዊ አነጋገር ነው:: አት “አሟሟቱን መደበቅ” (ዘይቤያዊ አባባል ይመልከቱ)
የእስማኤል ዘር ለሆኑ ለእነዚህ ሰዎች
ይህም “አናቆስለው” ወይም “አንጉዳው” ማለት ነው አት: “አንጉዳው” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ሥጋ የሚለው ዘመድ ለሚለው ቃለ የሚቆም ምትክ ቃል ነው:: አት: “እርሱ የሥጋ ዘመዳችን ነው” (ተዛማጅ ምትክ ቃላትን የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
የይሁዳ ወንድሞች ሰሙት ወይም የይሁዳ ወንድሞች በሐሳቡ ተስማሙ
ሁለቱም ስሞች የዮሴፍ ወንድሞች ያገኙአቸው ተመሣሣይ ነጋዴዎችን ያመለክታል
ለሃያ ጥሬ ብር ዋጋ (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ዮሴፍን ወደ ግብጽ ወሰዱት
ሮቤል ወደ ጉድጓዱ ተመልሶ ዮሴፍን በማጣቱ እነሆ ተገረመ:: “እነሆ” የሚለው ቃል ሮቤል ዮሴፍ በሄዱን ባወቀ ጊዜ መገረሙን ያሳያል::
ይህ የጥልቅ ጭንቀትና ሀዘን ምልክት ነው:: ይህ በግልጽ ሊገለጽ ይችላል:: አት: እጅግም ስላዘነ ልብሱን ቀደደ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
የዮሴፍ መጥፋቱን ችግር ትኩረት ለመስጠት ሮቤል ጥያቄ ይጠቀማል:: አት: “ብላቴናው ሄዶአል እንግዲህ ወደ ቤት መመለስ አልችልም” (አግናኝ ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
አባቱ ያዘጋጀለት ያጌጠችውን እጀ ጠባብ ያመለክታል
የፍዬል ደም
እጀ በባቡን አምጥተው
በልቶታል
ያዕቆብ የዮሴፍን አካል ክፉ አውሬ እንደገነጣጠለ አሰበ:: አት: “በእርግጥም ዮሴፍን ቦጫጭቆታል” (ተሻጋሪና የማይሻገር ግሥ ይመልከቱ)
ይህ ጥልቅ መጨነቅንና ሀዘንን የሚያመለክት ነው ይህ በግልጽ ሊገለጽ ይችላል አት ያዕቆብ እጅግ ስላዘነ ልብሱን ቀደደ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ወገብ የሰውነት መሀከለኛው አካል ነው አት ማቅ ለብሶ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እዚህ አባታቸውን ለማጽናናት የልጆች መጥጣት እንደ መነሣት ተደርጐ ተገልጾአል:: አት: “ወደ እርሱ መጡ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ነገር ግን እንዲያጽናኑት አልፈቀደም” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ከዛሬ ጀምሮ እስከሚሞት ድረስ እንደሚያዝን ይገልጻል:: አት: “በሚሞትበትና ወደ ሙትን ሥፍራ በሚወርድበትም ጊዜም በእርግጥ እያዘንኩ ይሆናል” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ምድያማዊያን ዮሴፍን ሸጡት
ንጉሡን ለሚጠብቁ ዘበኞች መሪ
ይህ ስለ ይሁዳ የሚናገረውን አድስ የታሪኩን ክፍል ያስታውቃል (አድስ ክስተት መጀመር ስለማስታወቅ ይመልከቱ)
ኤራስ በዓዶሎም የሚኖር ወንድ ሰው ስም ነው (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
ሴዋ ይሁዳን ያገባች ከነዓናዊ ሴት ነች (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
የይሁዳ ሚስት ጸንሣ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት: “አባቱ ዔር ብሎ ሰየመው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሰየመው
የቦታ ወይም የሀገር ስም ነው (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
ይህ የይሁዳ ወንድ ልጅ ስም ነው:: በዘፍጥረት 38:3 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
በእግዚአብሔር ፊት የሚለው ሀረግ እግዚአብሔር የዔርን ክፋት እንደአየው ያመለክታል:: አት: “ክፉ ነበርና እግዚአብሔር አየው” (ፊሊጣው አነጋገር ይመልከቱ)
ክፉ ከመሆኑ የተነሣ እግዚአብሔር ቀሠፈው:: ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት “ስለዚህ እግዚአብሔር ቀሠፈው” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ ከይሁዳ ወንድ ልጆች የአንዱ ስም ነው በዘፍጥረት 38፡4 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
ይህ ታላቅ ወንድም አግብቶ ሳለ ልጅ ሳይወልድ ቢሞት ተከታይ ወንድሙ ወደ መበለትዋ በመግባት ሩካቤ ሥጋ በመፈጸም ዘርን የማስቀጠል ባህል እንደሆነ ያመለክታል መበለትዋ የመጀመሪያ ወንድ ከወለደች ያ ወንድ ልጅ የሞተው ወንድም ልጅ እንደሆነ በመቆጠር የሟቹን ሀብት ይወርሳል::
በእግዚአብሔር ፊት የሚለው ሀረግ እግዚአብሔር የአውናን ክፋት እንደአየው ያመለክታል:: አት: “ክፉ ነበርና እግዚአብሔር አየው” (ፊሊጣው አነጋገር ይመልከቱ)
ያደረገው ነገር ክፉ ከመሆኑ የተነሣ እግዚአብሔር ቀሠፈው:: ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት “ስለዚህ እንዲሁ ደግሞ እግዚአብሔር ቀሠፈው” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
የታላቅ ወንድ ልጁ ሚስት
ይህም ማለት በዚህ በአባትዋ ቤት እንዲትኖር ነው:: አት “እናም በአባትሽ ቤት… ቢትኖሪ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይሁዳ ትዕማር ሴሎም ለአካለመጠን በደረሰ ጊዜ እንዲታገባው ያስባል፡፡ አት “ልጄ ሴሎም ለአካለ መጠን በደረሰ ጊዜ ሊያገባሽ ይችላል” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ ከይሁዳ ወንድ ልጆች የአንዱ ስም ነው በዘፍጥረት 38፡5 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
ሴሎም ትዕማርን ቢያገባ እንደ ወንድሞቹ ይሞትብኛል ብሎ ይሁዳ ሠግቶአል:: አት “እርሱ እርስዋን ካገባ እንደወንድሞቹ ይሞትብኛል ብሎ ስለሠጋ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ሰው ስም ነው በዘፍጥረት 38፡2 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
ይሁዳም ሀዘኑን ባቆመ ጊዜ
ተምና የበጎቹንነ ጸጉም የሚሸልቱ ስዎች ወዳሉበት ሥፍራ
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ከዓዶላም ጓደኛው ሒራ አብሮት ሄደ
ሒራ የወንድ ሰው ስም ነው እናም ዓዶላም እርሱ የሚኖርበት ቀበሌ ስም ነው፡፡ በዘፍረት 38፡1 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት “አንድ ሰው ለትዕማር ነገራት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ስሚ ፤ እዚህ “እይው” የሚለው ቃል የትዕማርን ትኩረት ለመሳብ ተጠቅሞአል፡፡
የባልሽ አባት
መበለቶች የሚለብሱት ልብስ
ሴቶች ፊታቸውንና ጭንቅላታቸውን ለመሸፈን የሚጠቀሙት ከስስ ጨርስ የተሰራ ልብስ
ይህም ሰዎች እንዳያውቃት ራስዋን በልብስ በመከናነብ ሸፈነች ማለት ነው ሴቶች ራሳቸውን መከናነብ የሚያስችላቸው ሰፋፊ ልብሶች በባህሉ የተለመዱ ናቸው አት ሰዎች እንዳያውቃት በሰፋፊ ልብሶች ተከናነበች (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
በመንገድ ዳር ወይም በመንገድ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ይሁዳ ለሴሎም ሚስት አድርጐ አልሰጣትም ነበር” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይሁዳ እንደ ጋለሞታ ያሰባት ፊትዋን ስለሸፈነች ብቻ ሳይሆን በከተማው መግቢያም ስለተቀመጠች ነው አት ጭንቅላትዋን ስለሸፈነችና ጋለሞቶች በሚቀመጡበት ቦታ ስለተቀመጠች ነበር (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ትዕማር በመንገዱ ዳር ነበረች አት እርስዋም ወደተቀመጠችበት ወደ መንገዱ ዳር ሄደ ወይም አዘነበለ(ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እባክሽ ወደ እኔ ነዪ ወይም እባክሽ አሁነ ነዪ
የልጁ ሚስት
ከፍዬሎች መንጋዬ
ማኀተም ብር መሣይ በላዩ ላይ ቅርጽ የተቀረጸበት የቀለጠ ሰም ለመቅረጽ የሚጠቀምበት ነው ቀለበት ማኀተም ያለበትና ባለቤቱ በአንገት የሚያደረገው ነው በትር ከረጅም እንጨት የተሠራና በአዳጋች በመንገድ የሚጠቀሙበት ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት “እርሱም እርሷን አስረገዛት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሴቶች ፊታቸውንና ጭንቅላታቸውን ለመሸፈን የሚጠቀሙት ከስስ ጨርስ የተሰራ ልብስ ነበር:: በዘፍጥረት 38: 14 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
መበለቶች የሚለብሱትን ልብስ ለበሰች:: በዘፍጥረት 38: 14 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
በአዶሎም ቀበለ የሚኖር ሰው በዘፍጥረት 38፡ 1 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት “መያዣውን ለማስመለስ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እዚህ እጅ የሚለው ቃል በእርስዋ ቁጥጥር ሥር እንደሆነ አበክሮት ይሰጣል:: የሴቲቱ እጅ ሴቲቱን ይወክላል:: አት “ከሴቲቱ” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
በአዶሎም ቀበለ የሚኖር ሰው በዘፍጥረት 38 1 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
በዚያ ከሚኖሩ ሰዎች እንዳንዶች
በቤተ ጣዖት የሚታገለግል ዝሙት አዳሪ
ይህ የቦታ ስም ነው በዘፍጥረት 38፡14 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የሆነውን ነገር ሰዎች ከሰሙ በይሁዳ ይስቁበታል ይሣለቁበታል:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ወይም ደግሞ የሆነውን ሰዎች ካወቁ ይስቁብናል” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ እና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የታሪኩን አድስ አካል ጅማሬ ያመለክታል (አድስ ክስተት ስለማስታወቅ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “አንድ ሰው ለይሁዳ ነገረው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ትዕማር የታላቅ ልጅህ ሚስት
ከዚህ የሚለው ቃል ከዝሙት ከፈጸመችው ዝሙት ማለት ነው ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ከዚህም አረገዘች” ወይም “አረገዘች” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
አውጡአት
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “እንዲትሞት እናቃጥላታለን” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “እነርሱ ባወጡአት ጊዜ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
የባልዋ አባት
ማኀተም ብር መሣይ በላዩ ላይ ቅርጽ የተቀረጸበት የቀለጠ ሰም ለመቅረጽ የሚጠቀምበት ነው:: ቀለበት ማኀተም ያለበትና ባለቤቱ በአንገት የሚያደረገው ነው በትር ከረጅም እንጨት የተሠራና በአዳጋች በመንገድ የሚጠቀሙበት ነው:: (በዘፍጥረት 38: 18 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ)
ይህ ከይሁዳ ወንድ ልጆች የአንዱ ስም ነው:: በዘፍጥረት 38፡5 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የታሪኩ አድስ ክፍል መጀመሩን ያመለክታል (አድስ ክስተት ስለማታወቅ ይመልከቱ)
እነሆ የሚለው ከዚህ በፊት ያልታወቀው ትዕማር መንታ ልጆችን እንደተሸከመች እንድንገረም ለማድረግ ተጠቅሞአል
እንዲህ ሆነ የሚለው ሀረግ በታሪኩ ዋና ክስተት ያመለክታል በቋንቋዎ ይህን የመሰለውን የመግለጽ አባባል ካለ ይጠቀሙ
ከሕጻኖች አንደኛው እጁን አወጣ
አንድ ሴት በሚትወልድበት ጊዜ የሚረዳት ሰው ነው በዘፍረት 35:17 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
ደማቅ ቀይ ክር
በአምባሩ ዙሪያ
እነሆ የሚለው ቃል ለሚከተለው የሚያስገርም መረጃ ትኩረት እንድንሰጠው ነው
ይህ ሁለተኛው ሕጻን ቀድም ሲወጣ አዋላጅዋ በማየት የተደነቀችውን የሚያሳይ ነው:: አት “እንዴት የራስህን መንገድ ጥሰህ ወጣህ!” ወይም “ሰንጥቀህ ቀድመህ ወጣህ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመለከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት “እርስዋ ስም ሰጠችው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
የወንድ ልጅ ስም ነው ተርጓሚዎች እንደሚከተለው የግርጌ ማስታወሻ ሊጨምሩ ይችላሉ:: ፋሬስ የሚለው ስም ጥሶ መውጣት ማለት ነው:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ልጅ ስም ነው ተርጓሚዎች እንደሚከተለው የግርጌ ማስታወሻ ሊጨምሩ ይችላሉ:: ዛራ የሚለው ስም ቀይ ክር ወይም ደማቅ ቀይ ክር ማለት ነው:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ወደ ግብጽ መጓዝ ወደ ላይ ወደ ተስፋይቱ ምድር የመጓዝ ተጻራሪ ወደ ታች መውረድ ተደርጐ ይቆጠራል ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊገለጽ ይችላል:: አት “እስማኤላዊያን ዮሴፍን ወደ ግብጽ ወሰዱት” (ፈሊጣዊ አነጋገርና ተሻጋሪ ግሥ እና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ዮሴፍን ረድቶታል ሁልጊዜም ከእርሱ ጋር ነበር ማለት ነው:: አት “እግዚአብሔር ዮሴፍን መራው አገዘውም” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እዚህ ጸሓፊው በአሳዳሪው ቤት መሥራቱን በአሳዳሪው ቤት እንደመኖር ይናገራል:: በአሳዳሪዎቻቸው ቤት መሥራት የሚችሉት በጣም ታማኝ የሆኑ ሎሌዎች ብቻ ናቸው፡፡ አት እርሱም በቤት ውስጥ ይሠራ ነበር (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አሳዳሪው እግዚአብሔር እርሱን እየረዳ እንደሆነ አየ ማለት ነው አት እግዚአብሔር እየረዳው እንደሆነ አሳዳሪው አየ (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ዮሴፍ የሚሠራው ሁሉ መከናወንለት አደረገ
ሞገስ ማግኘት በአንድ ሰው ተቀባይነትን ማስረገጥ ማለት ነው በእርሱ ዘንድ የሚለው ፈሊጣዊ አባባል በሰውዬው አመለካከት እንደሆነ ያመለክታል:: ተገቢ ትርጉሞች እነሆ 1) ጲጥፋራ በዮሴፍ ተደስቶአል 2) እግዚአብሔር በዮሴፍ ተደስቶአል (ፈሊጣዊ አባባል ይመልከቱ)
የጲጥፋራ የግል ሎሌው ነበር ማለት ነው
ጲጥፋራ በቤቱና የጲጥፋራ በሆነው ሁሉ ላይ ለዮሴፍ በኃላፊነት ሰጠው
አንድ ነገር በአንድ ሰው ኃላፊነት ሥር ሲሆን ያ ሰው ያንን ነገር ለመንከባከብና ደኀንነቱን ለመጠበቅ ኃላፊነት አለው ማለት ነው:: አት “ዮሴፍ እንዲንከባከብ ሰጠው” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ተውላጤ ስሞችን ከመጠቀምዎ በፊት “ዮሴፍ” እና “ግብጻዊው” የሚሉ ቃላትን መጠቀም ይችላሉ:: ግብጻዊው ዮሴፍን በቤቱና ባለው ሀብት ሁሉ ላይ ኃላፊነት ሰጠው እናም ከጊዜ ወደ ጊዜ በዮሴፍ ምክንያት እግዚአብሔር የግብጻዊውን ቤት ባረከ::
እነዚህ ሁለቱ ጥቅሶች ለሚቀጥለው ክስተት ዳራ መረጃ እንደሆኑ ለአንባቢያን ለመናገር ይህ ሀረግ ተጠቅሞአል
ጲጥፋራ ዮሴፍን በቤቱና ባለው ተብት ሁሉ ላይ ሾመው
በሚባረከው ነገር ወይም ሰው መልካም ወይም ጠቃሚ ነገር እንዲደረግ ምክንያት መሆን ማለት ነው
እዚህ ጸሐፊው እግዚአብሔር የሰጠውን በረከት በአንድ ነገር ላይ እንደተቀመጠ መሸፈኛ አድርጐ ይናገራል:: አት: “እግዚአብሔር ባረከ” ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ
ይህ ቤት እረሻውንና ከብቶችን ያለመክታል የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት “በጲጥፋራ ቤትና በከብቶችና እርሻው ሁሉ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቀ መረጃ ይመልከቱ)
አንድ ነገር በአንድ ሰው ቁጥጥር ሥር ሲሆን ያ ሰው ሊጠብቀውና ሊንከባከበው ኃላፊነት አለው ማለት ነው አት: “ስለዚህ ጲጥፋራ ባለው ሁሉ ላይ ለዮሴፍ ስልጣን ሰጠው”
ምን ምግብ መመገብ እንዳለበት ከመወሰን በቀር በቤቱ ስላለው ማንኛውም ነገር አይጨነቅም ነበር ይህ በአዎንታዊ መንገድ ሊገለጽ ይችላል አት ጲጥፋራ ምን መመገብ እንደሚፈልግ ብቻ ማሰብ ነበረበት በቤቱ ስላለው ማንኛውም ነገር መጨነቅ የለበትም (ግምታዊ እውቀትና ጥልቀ መረጃ ይመልከቱ)
“አሁንም” የሚለው ቃል ስለ ዮሴፍ ዳራ መረጃ ለመስጠት በታሪኩ መስመር ውስጥ ጣልቃ ማስገባቱን ያመለክታል (ዳራ መረጃ ይመልከቱ)
ሁለቱም ቃላት ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው ዮሴፍ የሚያስደስት ቁመና እንዳለው ያመለክታሉ:: ጠንካራና ጥሩ ቁመና ነበረው:: አት: “ጠንካራና መልከመልካም ነበር”
እናም ደግሞ ይህ ሀረግ አድስ ክስተት መጀመሩን ሊያመለክት ተጠቅሞአል (አዲስ ክስተት ማታወቅ ይመልከቱ)
ስሚው ዮሴፍ የጲጥፋራን ሚስት መስብ/ትኩረት ለማግኘት ይህን ቃል ተጠቅሞአል
“ጌታዬ በኃላፊነቴ ሥር ስላለው ስለቤቱ ሁሉ ምንም የሚያውቀው ነገር የለም”:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ጌታዬ ስለቤቱ ያምነኛል” (ድርብ አሉታዊነት ይመልከቱ)
አንድ ነገር “በአንድ ሰው ኃላፊነት ሥር” ሲሆን ያ ሰው እንዲንከባከበውና እንዲጠብቀው ኃላፊነት አለው ማለት ነው:: አት፡ “ያለውን ሁሉ በኃላፊነት ስለሰጠኝ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እዚህ ጸሓፊው ኃላፊነትን እንደ ትልቅነት ይናገራል አት: “ከማንም ሰው የበለጠ ለዚህ ቤት ኃላፊነት አለኝ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መንገድ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “እርሱ ያለሰጠኝ ነገር ቢኖር አንቺን ብቻ ነው” (አሉታዊነትን በአዎንታዊነት የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ዮሴፍ ትኩረት ለመስጠት ጥያቄ ይጠቀማል ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል አት ይህን ክፉ ድርጊት ፈጽሜ በእግዚአብሔር ፊት ኃጢአት አልሠራም (አግናኝ ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
ከእርስዋ ጋር እንዲተኛ በተደጋጋሚ ትጠይቀው ነበር ማለት ነው:: የዚህ ጥቅስ ሙሉ ትርጉሙ ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት: “ዮሴፍ ከእርስዋ ጋር እንዲተኛ ትጐተጉተው ነበር” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እንዲቀርባት
“እንዲሁም ደግሞ” የሚለው ሀረግ በታሪኩ አድስ ክስተት መጀመሩን ለማመልከት ነው (አዲስ ክስተት ስለማታወቅ ይመልከቱ)
በቤቱ ከሚያገለግሉ ሰዎች ማንም
“እናም ወዲያው ሮጦ ወደ ውጪ ወጣ” ወይም “እናም ወዲያው ሮጦ ከቤት ወጣ”
ከዚያም …. ጠራች እንዲህም ሆነ የሚለው ሀረግ በታሪኩ ሁለተኛውን ክስተት ለማመልከት ተጠቅሞአል (አዲስ ክስተት ስለማስታወቅ ይመልከቱ)
ወዲያው ሮጦ ከቤት ወጣ
በቤትዋ የሚሠሩ ሰዎች
“ተመልከቱ” ወይም “ሰማችሁ” ወይም “ስለሚናገረው ነገር ትኩረት አድርጉ”
እዚህ የጲጥፋራ ሚስት ዮሴፍ ሊይዛትና ከእርስዋ ጋር ሊተኛ እንደሞከረ ትከሳለች
ድምጼን ከፍ አድርጌ መጮሄን ሲሰማ እንዲህም ሆነ የሚለው ሀረግ የተጠቀመው በታሪኩ ሁለተኛውን ክስተት ለማመልከት ነው (አዲስ ክስተት ስለማስታወቅ ይመልከቱ)
የዮሴፍ ጌታ ይህ ጲጥፋራን ያመለክታል::
ይህን ነገር እንዲህ ብላ ነገረችው
“እኛ” የሚለው ቃል ጲጥፋራን ሚስቱንና ሌሎች በቤት ውስጥ ያሉትን ጠቃልላል (ሁሉ አቀፍ እኛን ይመልከቱ)
መሣቂያ ሊያደርገኝ ወደ እኔ ገባ መሣለቂያ የሚለው ቃል ሊይዘኝና ከእኔ ጋር ሊተኛ የሚለውን አባባል በንኀብነት ወይም አንድን ነገር ለዘብ ባለ በተዘዋዋሪ መንገድ የሚገለጽ ነው:: አት “ወዳለሁበት ገባ አስገድዶ ከእኔ ጋር ሊተኛ ሞከረ” (ንኀብነት ወይም አንድን ነገር ለዘብ ባለ በተዘዋዋሪ መንገድ የሚገለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
“ከዚያም” የጲጥፋራ ሚስት ይህን ሀረግ የተጠቀመችው ዮሴፍ ከእርስዋ ጋር ለመተኛት መሞከሩን ለእርሱ የሚትነግረውን የታሪኩን ሁለተኛውን ክስተት ለማመልከት ነው::(አዲስ ክስተት ስለማታወቅ ይመልከቱ)
ወዲያው ሮጦ ከቤት ወጣ
“እንዲህም ሆነ” የሚለው ሀረግ በታሪኩ አዲስ ክስተት መጀመሩን ለማመልከት ተጠቅሞአል (አዲስ ክስተት ስለማስታወቅ ይመልከቱ)
የዮሴፍ ጌታ ይህ ጲጥፋራን ያመለክታል ይህ መረጃ ግልጽ ሊደረግ ይችላል አት የዮሴፍ ጌታ ጲጥፋራ
ጲጥፋራ እጅግ ተቈጣ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አተ ንጉሡ እስረኞችን ያኖረበት ቦታ ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ
ዮሴፍ በዚያ ቆየ
እግዚአብሔር ለዮሴፍ ተጠነቀቀለት እናም ቸር ነበረ:: “ነገር ግን እግዚአብሔር ለዮሴፍ ቸር ነበር” ወይም “እግዚአብሔር ዮሴፍን ተንከባከበ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም “ታማኝ” ወይም “በታማኝነት” ሊገለጽ ይችላል:: አት ከእርሱ ጋር ለገባው ቃል ኪዳን ታማኝ ነበር ወይም በታማኝነት ወደደው (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
ይህም እግዚአብሔር የወህኑ ቤት አዛዥ ዮሴፍን እንዲቀበለውና እንዲንከባከበው አደረገው አት እግዚአብሔር የእስር ቤቱ አዛዥ በዮሴፍ እንዲደሰት አደረገው (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“የእስረኞች አስተዳደር” ወይም “በእስር ቤቱ ኃላፊነት የተሰጠው”
እዚህ “እጅ” የሚለው የዮሴፍን ኃይል/አቅም ወይም ታማኝ ኃላፊነት ይወክላል”” አት “ዮሴፍን አለቃ አደረገው” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“ዮሴፍ በዚያ ለሚደረገው ነገር ሁሉ ኃላፊ ነበር”
ይህ እግዚአብሔር እንዴት እንደረዳውና እንደመራው የሚያመለክት ነው፡፡ አት “እግዚአብሔር ዮሴፍን ስለመራው” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ዮሴፍ የሚያደርገውን ሁሉ እግዚአብሔር ያሳካለት ነበር
ይህ ሀረግ የተጠቀመው በታሪኩ አዲስ ክስተት መጀመሩን ለማመልከት ነው፡፡ (አዲስ ክስተት ስለማስታወቅ ይመልከቱ)
ይህ ለንጉሡ መጠጥ የሚያቀርብ ሰው ነው
ይህ ለንጉሡ ምግብ የሚያዘጋጅ ሰው ነው
ጌታቸውን አስቆጡት
ዋና የመጠጥ አሳላፊና ዋና እንጀራ እቅራቢ
በዘበኞቹ አለቃ በሚተዳደረው የቤት ውስጥ እስር ቤት አስገባቸው
ንጉሡ ወደ እሥር ቤት አላስገባቸውም ነገር ግን እንዲታሠሩ አዘዛቸው፡፡ አት “እነርሱ እንዲያስገቡ አደረጋቸው” ወይም “ዘበኛው እንዲያስገባቸው አዘዘ” (ተዛማጅ ምትክ አባባሎችን የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አት ይህ ዮሴፍ የነበረበት ተመሣሣይ እስር ቤት ነው ወይም ይህ ጲጥፋራ ዮሴፍን ያስገባበት ተመሣሣይ እስር ቤት ነው (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
በእስር ቤት አያለ ጊዜያት ቀን ተቀመጡ
ዮሴፍ ወደ መጠጥ አሳላፊውና እንጀራ አቅራቢው ገባ
እነሆም የሚለው ቃል ባየው ነገር ዮሴፍ እንዴት እንደተገረመ የሚያሳይ ነው:: አት “እነርሱን አዝነው በማየቱ ተገረመ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ የጠጅ አሳላፊዎች አለቃና የእንጀራ አቅራቢዎች አዛዥ ያመለክታል
በጌታው ግቢ በእስር ቤት፤ ጌታው የዮሴፍ ጌታ፤ የዘበኞች አለቃ የሚያመለክት ነው
አጽንዖት ለመስጠት ዮሴፍ ጥያቄ ይመለከታል:: ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ትርጓሜ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው! ወይም ለሕልሞች ትርጉምን መስጠት የሚችል እግዚአብሔር ነው” (አግናኝ ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
ሕልማቸውን እንዲነግሩት ዮሴፍ ይጠይቃቸዋል:: አት “ሕልሞቻችሁን እባካችሁ ንገሩኝ”
ለንጉሡ መጠጦችን የሚያቀርብ ዋና ሰው ነው”” በዘፍጥረት 4ዐ: 2 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
“በሕልሜ የወይን ጣፍ በፋቴ ሆና አየሁ!” የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃ ባየው ነገር እንደተደነቀና ዮሴፍ ትኩረት እንዲሰጠው ለማሳየት “እነሆ” የሚለውን ቃል ይጠቀማል::
ዘለላዎችዋም ተንዠርግገው በሰሉ
ከእነዚያ የጁስ ጭማቂ አወጣሁ ማለት ነው አት ከእነዚያ ጁስ ጨምቄ አወጣሁ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
የሕልሙ ትርጓሜ ይህ ነው
ሶስት ሐረጐች ሶስት ቀኖች ያመለክታሉ
እስከ ሶስት ቀኖች
እዚህ ፊርዖን ከእስር ቤት የመጠጥ አሳላፊዎችን አለቃ የሚያወጣው ፈርዖን ከፍ ከፍ እንደሚያደርገው ተደርጐ ተነግሮአል:: አት “ከእስር ቤት ያወጣሃል” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ወደ ሥራህ ይመልስሃል
በነበርህበት ጊዜ ታደርግ እንደነበረው
ቸር ሁንልኝ
ዮሴፍም የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃ ስለእርሱ ለፈርዖን እንዲነግረው ከዚህም የተነሣ ፈርዖን ከእስር ቤት እንዲያስወጣው ማለት ነው:: አት: “ስለእኔ ለፈርዖን በመንገር ከእስር ቤት እንዲወጣ እርዳኝ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት: “በእርግጥ ሰዎች አፍነው እምጥተውኛል” ወይም “በእርግጥ እስማኤላዊያን ይዘው አምጥተውኛል” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ዕብራዊ ሰዎች ከሚኖሩበት ምድር
እናም ደግሞ እዚህ በግብጽ በሚርበት ጊዜ በእስር ቤት እንዲጣል የሚያደርገኝን ምንም ነገር አላደረግሁም
ይህ ለንጉሡ ምግብ የሚያቀርብ መሪ ሰው እንደሆነ ያመለክታል:: በዘፍጥረት 4ዐ:2 ይህ እንዴት እንደተተረጐመ ይመልከቱ::
እኔም ደግሞ ሕልም አይቻለሁ እናም በሕልሜ
ሶስተ መሶብ እንጀራ በራሴ ላይ ተሽክሜ ነበር! እዚህ የእንጀራ ቤቱ አዛዥ “እነሆ” የሚለውን ቃል የሚጠቀመው ባየው ሕልም መገረሙንና ዮሴፍም ትኩረት እንዲሰጠው ለማሳየት ነው::
ለፈርዖን ከተዘጋጀው ምግብ
የሕልሙ ትርጉም ይህ ነው
ሶስት መሶቦች ሶስት ቀኖችን ይወክላሉ
ዮሴፍ በዘፍረት 4ዐ:13 ለመጠጥ አሳላፊዎች አለቃ በሚናገርበት ጊዜ ደግሞ ራስህን ከፍ ያደርጋል የሚለውን ሀረግ ተጠቅሞአል እዚህ ግን የተለየ ትርጉም አለው አማራጭ ተገቢ ትርጉሞች: (1) በአንገትህ ገመድ በማሠር ራስህን ከፍ ያደርጋል ወይም (2) ራስህን በመቁረጥ ከፍ ያደርግሃል::
የ “ሥጋ” ቀጥታ ትርጉሙ የአንድ ሰው አካል ክፍል ማለት ነው
ከዚያም በኋላ በሶስተኛውም ቀን እዚህ እንዲህም ሆነ የሚለው ሀረግ የተጠቀመው አዲስ ክስተትን ለማመልከት ነው (አዲስ ክስተት ስለማስታወቅ ይመልከቱ)
ግብዣ ነበረው
ይህ ለንጉሡ መጠጥን የሚያዘጋጅና የሚያቀርብ መሪ ሰው ነበር፡፡ በዘፍጥረት 4ዐ፡2 እነዚህ ቃላት እንዴት እንደተተረጐሙ ይመልከቱ፡
ይህ ለንጉሡ ምግብን የሚያዘጋጅ መሪ ሰው እንደሆነ ያመለክታል:: በዘፍጥረት 4ዐ:2 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃ ሹመት ወይም ኃላፊነት እንደመጠጥ አሳላፊዎች አለቃ ሥራው እንደሆነ ያመለክታል አት ለመጠጥ አሳላፊዎች አለቃ ሥራውን መልሶ ሰጠው (ተዛማጅ ምትክ ቃላትን ስለመጠቀም ይመልከቱ)
ፈርዖን ራሱ አልሰቀለውም ይሁን እንጂ እንዲሰቀል አዘዘ አት የእንጀራ ቤት አዛዥ እንዲሰቀል አዘዘ ወይም ዘበኞቹ ወይም ጥበቃዎቹ የእንጀራ ቤት አዛዡን እንዲሰቅሉ አዘዘ (ተዛማጅ ምትክ ቃላትን ስለመጠቀም ይመልከቱ)
ይህ ዮሴፍ ሕልማቸውን እንደተረጐመላቸው የሚለውን ያመለክታል አት የሁለቱን ሰዎች ሕልም ዮሴፍ እንደተረጐመላቸው እንዲሁ ሆነ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የታሪኩ አድስ ክፍል መጀመሩን ያመለክታል በቋንቋዎ ይህን የሚገልጹበት መንገድ ካለ ያን ሊጠቀሙ ይችላሉ (አዲስ ክስተትን ማስታወቅ ይመልከቱ)
በእስር ቤት ከዮሴፍ አብረውት ስለነበሩት የፈርዖን መጠጥ አሳላፊዎች አለቃና እንጀራ ቤት አዛዥ ሕልሞችን ዮሴፍ ከተረጐመላቸው ሁለት ዓመታት ካለፊ በኋላ
እዚህ እነሆ የሚለው ቃል በሰፊው ታሪክ ሌላ ክስተት መጀመሩን ያመለክታል በቋንቋዎ ይህን የሚገልጹበት መንገድ ሊኖር ይችላል፡፡ አት “ቆሞ በመገኘቱ ገርሞት ነበር”
ፈርዖ ቆሞ ነበር
ጤናማና የወፈሩ
በወንዙ ዳር የበቀለውን ሣር ይበሉ ነበር
በረግረጋማ ቦታ የሚበቅል ቀጭንና ረጅም ሣር ነው
እዚህ እነሆ የሚለው ቃል ፈረዖን እንደገና ባየው ነገር እንደተገረመ ያሳያል
ታማሚና የከሱ
“በወንዝ ዳር” ወይም “ወንዝ ዳረቻ ላይ” ይህ በአንድ ወንዝ ዳር ጠርዝ የሚገኝ ከፍታ ያለው መሬት ማለት ነው::
“ደካማና የከሱ” በዘፍጥረት 41:3 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
“ጤናማና የደለቡ ወይም በደንብ የበሉ” በዘፍጥረት 41:2 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ከእንቅልፉ ነቃ
“ሁለት” የሚለው ቃል ተራ ቁጥር ሁለት ነው:: አት “እንደገና” (ተራ ቁጥሮችን ይመልከቱ)
እዚህ እነሆ የሚለው ቃል ፈርዖን ባየው ነገር እንደተገረመ የሚያሳይ ነው
ዛላዎች ፍሬዎች የሚንዠረግጉበት የበቆሎ ተክል አካል ነው
“በአንድ አገዳ ላይ ያፌራውን ወይም የተንዠረገገውን” አገዳ ወፍራምና ረጅም የተክል ክፍል ነው::
በአንድ አገዳ ጤናማና ያማረ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት: “ያም ከምሥራቅ ደረቅ አየር የትነሳ የቀጨጩና በዋግ የተመቱ” (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
የምሥራቅ ንፋስ ከረሃማ ተነሥቶ የሚነፍስ ነው፡፡ የምስራቅ ንፋስ ሙቀት እጅግ ጐጂ ነው፡፡
ዛላዎች አደጉ ወይም ተንዠረገጉ
እህል የተባለው ቃል የታወቀ ነው:: አት “የቀጨጩ የእህል ዛላዎች” (የተደበቁ ቃላትን የመግልጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
በሉአቸው ሰው ምግብን እንደሚበላ የቀጨጩ የእሸት ዛላዎች ጤናማ የእሸት ዛላዎች ሲውጡ ፈርዖን በሕልሙ አየ
ጤናማና መልካም የእሸት ዛላዎች
ከእንቅልፉ ነቃ
እዚህ እነሆ የሚለው ቃል ፈርዖ ባየው ነገር እንደተገረመ ያሳያል
ሕልም ሲያልም ነበር
ይህ ሀረግ የተጠቀመው የታሪኩ አድስ ክፍል መጀመሩን ለማመልከት ነው:: በቋንቋዎ ይህን የሚገልጹበት መንገድ ካለ ይጠቀሙ:: (አድስ ክስተት ስለማስታወቅ ይጠቀሙ)
እዚህ መንፈሱ የሚለው ቃለ የውስጥ ማንነቱን ወይም ስሜቱን ያመለክታል አት “በውስጥ ማንነቱ ታወከ” ወይም “ታወከ” (ተመሣሣይ ምትክ ቃል ስለመጠቀም ይመልከቱ)
አገልጋዮቹን እንደላካቸው መረዳት ይቻላል:: አት “እንዲጠሩ አገልጋዮቹን ላካቸው ወይም አገልጋዮቹ እንደጠሩ አዘዛቸው” (የተደበቁ ቃላትን የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
የጥንት ነገሥታት አስማተኞችንና ጥበበኞችን እንደአማካሪዎች ይጠቀሙ ነበር
ይህ ለንጉሡ መጠጥን የሚያዘጋጅና የሚያቀርብ መሪ ሰው ነበር፡፡ በዘፍጥረት 4ዐ፡2 እነዚህ ቃላት እንዴት እንደተተረጐሙ ይመልከቱ፡
ዛሬ የሚለው ቃል የተጠቀመው አስንዎት ለመስጠት ነው በደሉ ቀደም ብሎ ለፈርዖን መናገር የነበረበት አንድ ነገር ነገር ግን ያልተናገረበት ነው:: አት “ለአንተ መናገር የረሳሁትን አሁን አስታወስኩ”
የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃ ፈርዖንን አንደ ሶሰተኛ ወገን ሰው ያመለክታል ይህም አነስተኛ ኃላፊነት ያለው ከፍተኛ ኃላፊነት ያለው የሚያስቀምጥበት የተለመደ መንገድ ነው እርስዎ ፈርዖን ተቆጥተው ነበር (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
እዚህ እርሱ ፈርዖንን ያመለክታል አገልጋዮች የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃና የእንጀራ ቤት አዛዥ ያመለክታል:: አት “እኛ አገልጋዮችህ” (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
እኔንና የእንጀራ ቤት አዛዡን በዘበኞች አለቃ ኃላፊነት በተሰጠው እስር ቤት እስሮን ነበር:: እዚህ “ቤት” እስር ቤትን ያመለክታል::
ንጉሡ ጠባቂዎች ላይ ኃላፊነት የተሰጠው ወታደር ነው በዘፍጥረት 2ዐ:2-3 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ለንጉሡ ምንብን የሚያዘጋጅ ዋና አስፈላጊ ሰው ነው፡፡ በዘፍጥረት 2ዐ:2-3 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
“እኛ ሁለታችን በአንድ ሌሊት ሕልም አለምን” እዚህ እኛ የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃንና እንጀራ ቤት አዛዡን ያመለክታል (ነጠላና ብዙ እኛ ይመልከቱ)
ሕልሞቻችን የተለያየ ትርጉም ነበራቸው
የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃ ለፈርዖ መናገሩን ቀጠለ
በእስር ቤት ከእንጀራ ቤት አዛዥና ከእኔ ጋር ነበር
ንጉሡ ጠባቂዎች ላይ ኃላፊነት የተሰጠው ወታደር ነው በዘፍጥረት 2ዐ:2-3 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ሕልሞቻችንን ነገርነው እናም እርሱ ትርጉምቻቸውን ነገረን
እዚህ እርሱ ወይም እያንዳንዱ የሕልሙ ተርጓሚውን ሳይሆን የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃንና የእንጀራ ቤት አዛዥ በግል የሚያመለክት ነው አት ለእያንዳንዳችን ምን ሊሆን እንዳለ አስረዳን (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ወገን ሰው አጠቃቀም ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የተጠቀመው በታሪኩ አስፈላጊ ክስተት ለማመልከት ነው በቋንቋዎ ይህን መግለጽ የሚችሉበት መንገድ ካለ ይጠቀሙ
ስለሕልሞቻችን እንደነገረን ሆነ
እዚህ የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃ ማከበሩን ለመግለጽ የፈርዖን የማዕረግ ስም ይጠቀማል:: አት ወደ ሥራዬ እንዲመለስ ፈቀድክልኝ (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
የእንጀራ ቤት አዛዡን
እዚህ እርሱ ፈርዖንን ያመለክታል እና ይህም የእንጀራ ቤት አዛዡን እንዲሰቅሉት ፈርዖን ወታደሮቹን ማዘዙን ይወክላል አት እንዲሰቀል እርስዎ ወታደረችዎን አዝዘዋል:: (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽና ተዛማጅ ምትክ ቃላትን ስለመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ
ፈርዖን አገልጋዮቹን እንደላከ ይታወቃል አት ዮሴፍን እንዲያመጡት አገልጋዮችን ላከ (የተደበቁ ቃሎችን የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
“ከእስር ቤት” ወይም “ከወህኒ”
በፈርዖን ፊት ለመቅረብ በመዘጋጀት ጊዜ የፊትና የራስ ጸጉርን መላጨት የተለመደ ተግባር ነበር
እዚህ መጣ የሚለው ገባ በሚለው ሊገለጽ ይችላል አት ፈርዖን ፊት ገባ (መጣ እና ገባ ይመልከቱ)
ሊተረጉምልኝ የቻለ አንድም ሰው አልተገኘም
አንተ ትርጉሙን ሊትነግረኝ ትችላለህ
እኔ የመተርጐም ችሎታ የለኝም
እግዚአብሔር ለፈርዖን የሚሻውን ትርጉም ይሰጠዋል
ስለሚያስገርመው መረጃ ዮሴፍ ትኩረት እንዲሰጠው ፈርዖን “እነሆ” የሚለውን ቃል ይጠቀማል
በዐባይ ወንዝ ዳርቻ የለውን ከፍታ የለውን መሬት ያመለክታል:: በዘፍጥረት 41:3 የዚህ ተመሣሣይ ሀረግ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: አት “በዐባይ ወንዝ ዳር”
ስለሚያስገርመው መረጃ ዮሴፍ ትኩረት እንዲሰጠው ፈርዖን “እነሆ” የሚለውን ቃል ይጠቀማል
“የተቀለቡ/የደለቡና ጤናማ” በዘፍጥረት 41:2 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
በወንዙም ዳር ያለውን ሣር ይመገቡ ነበር:: በዘፍጥረት 41:2 የዚህ ተመሣሣይ ሀረግ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ስለሚያስገርመው መረጃ ዮሴፍ ትኩረት እንዲሰጠው ፈርዖን “እነሆ” የሚለውን ቃል ይጠቀማል
አቅሜ ደካሞችና የከሱ ወይም የቀጨጩ በዘፍጥረት 41:3 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
“አስከፊ” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ቅጽል ሊተረጐም ይችላል:: አት “የሚያስከፉ ላሞች” ወይም “የማይጠቅሙ የሚመስሉ ላሞች” (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
“የደለቡ ወይም የተቀለቡ ላሞች” በዘፍጥረት 41:2 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “የከሱ ላሞች የወፈሩትን መዋጣቸውን ማንም ሊነግረው እስከማይችል ነበር:: (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ፈርዖን ሕልሙን ለዮሴፍ መናገሩን ቀጠለ
ይህ ፈርዖን ከነቃና ተመልሶ ከተኛ በኋላ ያየውን ሕልም ይጀምራል፡፡ አት “እንደገናም ሕልም አለምሁ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ስለሚያስገርመው መረጃ ዮሴፍ ትኩረት እንዲሰጠው ፈርዖን “እነሆ” የሚለውን ቃል ይጠቀማል::
የእሸት ወይም የእህል የሚለው አባባል የታወቀ ነው:: አት “ሰባት የእህል ዛላዎች” (ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
“በአንድ አገዳ ሲንዠረግጉ” አገዳ ወፍራምና ረጅም የተክል አካል ነው:: በዘፍጥረት 41:5 ይህን ሀረግ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ስለሚያስገርመው መረጃ ዮሴፍ ትኩረት እንዲሰጠው ፈርዖን “እነሆ” የሚለውን ቃል ይጠቀማል::
የደረቁና ፍሬ አልባ የሆኑ
“ከበረሃማ ቦታ የሚነፍሰው የምሥራቅ ንፋስ” የምሥራቁ ንፋስ ሙቄት አብዛኛውን ጊዜ ለእህሎች እጅግ አደገኛ ነበር::
አደገ ወይም ፍሬ ሰጠ
የእህል የሚለው ቃል የታወቀ ነው በዘፍጥረት 41:7 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ አት የቀጨጩ የእህል ዛላዎች (የተደበቁ ቃላትን የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
“በሉ” ፈርዖን ያለመው ሕልም ሰው ምግብን እንደሚበላ ጤናማ ያልሆኑ የበቆሎ እህሎች ጤናማ ያልሆኑትን እንደበሉ ነው:: በዘፍጥረት 41:7 የዚህ ተመሣሣይ ሀረግ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
የሚችል አንድም አልተገኘም ወይም ማንም አልቻለም
ትርጉሞችም ተመሣሣይ ናቸው የሚል አንድምታ አለው:: አት “ሁለቱም ሕልሞች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ዮሴፍ ፈርዖንን እንደሳስተኛ ወገን ሰው ያናግረዋል ይህ አክብሮትን መግለጫ መንገድ ነው:: እንደ ሁለተኛ ወገን ሰው መግለጽ ይቻላል:: አት “ቶሎ ሊያደርግ ያለውን እያሳየህ ነው” (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
ዮሴፍ የፈርዖንን ሕልም መተርጐም ይቀጥላል፡፡
የቀጨጩና ዐቅሜ ደካማ ላሞች በዘፍጥረት 41:3 የዚህ ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ከምሥራቁ ሙቀት አዘል ነፋስ የተነሣ የቀጨጩ ሰባት የእህል ዛላዎች” (ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ዮሴፍ ፈርዖንን እንደ ሶስተኛ ወገን ሰው ያናግረዋል ይህም አክብሮች መግለጫ መንገድ ነው:: በሁለተኛ ወገን ሰው መልክ ልገለጽ ይችላል:: “እንደተናገርኩህ እነዚህ ይደረጋሉ…… ፈርዖን ለአንተ ገልጦልሃል” (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
“እኔ የሚናገረው እውነትና ጠቃሚ ነውና ትኩረት ስጥ፤ ሰባት”
ጊዜ እንደሚመጣና በወቅቱ በአንድ ቦታ እንደሚሆን ይህ ስለጥጋብ ዓመታት ይናገራል:: አት “የተትረፈረፈ ምግብ በግብጽ በመላው የግብጽ ምድር የሚሆንበት ሰባት ዓመታት ይመጣሉ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ዮሴፍ የፈርዖንን ሕልምች መተርጐም ቀጠለ
ወደ አንድ ቦታው ተንቀሳቅሶ እንደሚመጣ ነገር ተደርጐ ስለ ሰባት ዓመታት ራስ ተነግሮአል አት ከዚም በኋላ እጅግ ጥቂት ምግብ የሚሆንበት ሰባት ዓመታት ይሆናሉ (ዘይቤይዊ አነጋገር ይመልከቱ)
….የሚመጣው የራብ ዘመን እጅግ ጽኑ ከመሆኑ የተነሣ የጥጋብ ዘመን ፈጽም ይረሳል:: ዮሴፍ ለጉዳዩ አጽንዖት ለመስጠት አንድን ሀሳብ በሁለት መንገድ ይገልጻል (ተመሣሣይ ተጓዳኝ አባባሎችን ይመልከቱ)
ምድር ሰዎችን ያመለክታል ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “የግብጽ ሰዎች የተትረፈረፈ ምግብ የነበረበትን ዓመታት ሁሉ ይረሳሉ” (ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤና ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
አገር የሚለው የአገሪቷን መሬት ሰዎችና መላውን የአገሪቷን አካል ያመለክታል (ምትክ ቃላትን የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ ተከትሎ እንደሚመጣ እንደ አንድ ነገር ስለሚመጣው ራብ ወይም ድርቅ ይናገራል፡፡ አት “ከዚያ በኋላ በሚሆነው ራብ ወይም ድርቅ የተነሣ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “እግዚአብሔር ሁለት ሕልሞችን የሰጠህ ነገሮች በእርግጥ እንደሚከሰቱ ለማሣየት ነው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ዮሴፍ ለፈርዖን መናገሩን ቀጠለ
ይህ በዚህን ጊዜ ማለት አይደለም ነገር ግን ስለሚቀጥለው ጠቃሚ ነጥብ ትኩረት እንዲሰጥበት ነው
ዮሴፍ ለፈርዖን እንደ ሶስተኛ ወገን ሰው ይናገራል ይህ አክብሮትን የመግለጫ መንገድ ነው በሁለተኛ ወገን ሰው መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “አንተ ፈርዖን ፈልግ” (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
ይሹመው ማለት ኃላፊነት ይስጠው ማለት ነው፡፡ አት “በግብጽ ግዛት ላይ ኃላፊነት ይስጠው ወይም በግብጽ ግዛት ላይ ይሹመው (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እዚህ ምድር በግብጽ ምድር ያሉ ሰዎችንና ሁሉን ነገር ይወክላል (ተመሣሣይ ተዛማጅ ምትክ ቃላት አጠቃቀም ዘይቤ ይመልቱ)
አምስተኛ የሚለው ቃል ክፍልፋይ ነው:: የግብጽን ምድር እህል ምርት በአምስት መደብ ይክፈሉ፤ ከዚያም አንዱን እጅ ወይም መደብ ይውሰዱ (ክፍልፋዮችን ይመልከቱ)
የተትረፈረፈ ምግብ ባለባቸው ሰባት ዓመታት
ፈርዖንን መምከሩን ቀጠለ
ሹማምንት ወይም ኃላፊዎች እንዲሰበስቡ ይደረግ
እነዚህ ዓመታት አንድ ነገር ተጉዞ ወደ አንድ ቦታ እንደማመጣ እንደሚመጡ ይናገራል:: አት “ቶሎ ሊመጡ ያሉ የጥጋብ ዓመታት” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
በፈርዖን ሥልጣን ሥር የሚለው ሀረግ ፈርዖን ሥልጣን ይስጣቸው ማለት ነው አት እህሉን ለመሰብሰብ የፈርዖንን ሥልጣን ይጠቀም ፈሊጣዊ አነገጋር ይመልከቱ
እነርሱ የሚለው ቃል እህሉ እንዲጠበቅ የሚያዝዙ ሹማምንቶችንና ወታደሮች ያመለክታል አት ሹማምቶች እህሉ እንዲጠበቅ በዚያው ወታደሮችን ይመድቡ ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ
ምድሪቱ ሰዎችን ትወክላለች አት እህሉም ለሰዎች ምግብነት ይሆናል (ምትክ ቃላት ስለመጠቀም ይመልከቱ)
እዚህ “ምድር” ሰዎችን ይወክላል:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አት “በዚህ መንገድ በራብ ጊዜ ሰዎች አይራቡም” (ምትክ ቃላት አጠቃቀም ዘይቤ ወይም ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ፊት ማየትን የሚያመለክት ሲሆን ማየት ማሰብን ወይም ብያኔን ያመለክታል አት ፈርዖንና ሎሌዎቹ ይህ መልካም እቅድ ሆኖ አገኙት
የፈርዖ ሹማምንት
ዮሴፍ የገለጸው ዓይነት ሰው
የእግዚአብሔር መንፈስ የሚኖርበት
እንዳንተ ያለ ውሳኔ አቅራቢ የለም:: በዘፍጥረት 41:33 ብልህ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
እዚህ “ቤት” የፈርዖን ቤተመንግሥትና በቤተመንግሥቱ ያሉ ሰዎችን ይወክላል:: የበላይ የሚለው ሀረግ ዮሴፍ የበላይ ኃላፊነት ይሰጠዋል ማለት ነው:: አት በቤተመንግሥቴ በሁሉም ላይ ሥልጣን ይሰጥሃል:: (ምትክ ቃላት ስለመጠቀም ዘይቤና ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል በሕዝቤ ላይ ገዥ ትሆናለህና አንተ የሚታዝዘውን ያደርጋሉ:: (ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እዚህ ዙፋን ፈርዖን እንደንጉሥ ገዥ እንደሆነ ይገልጻል:: አት “በንጉሥነት ሚናዬ ብቻ”
“እየው” የሚለው ቃል ፈርዖን በሚቀጥለው ለሚናገረው አጽንዖት ይሰጣል:: አት “እየው አድርጌሃለሁ”
የበላይ አድርጌሃለሁ ማለት ሥልጣን ሰጥቼሃለሁ ማለት ነው እዚህ ምድር ሰዎችን ያመለክታል አት በግብጽ ምድር ባለው በማንኛውም ላይ ኃላፊነት ሰጥቼሃለሁ (ምትክ ቃል የመጠቀም ዘይቤና ፈሊጣዊ አነጋገር ይጠቀሙ)
እነዚህ ሁሉ ድርጊቶች የሚያመለክቱት ዮሴፍ ያቀደውን ሁሉ እንዲያደርግ ፈርዖን ለዮሴፍ ሥልጣን መስጠቱን ነው (ምልክታዊ ድርጊት የመልከቱ)
ይህ ቀለበት የፈርዖን ማኀተም የተቀረጸበት ነው:: ይህም ያቀደውን እንዲያከናውን ለዮሴፍ ገንዘብና ሥልጣንን ሰጠው::
የተልባ እግር የተሠራ ልብስ ሰማያዊ አበባ ካለው የተልባ እግር የተሠራ ለስላሳ ጠንካራ ልብስ ነው::
ይህ ድርጊት ለሰዎች ግልጽ የሚያደርገው የፈርዖን ሁለተኛ ሰው ዮሴፍ ብቻ መሆኑን ነው (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
ስገዱና ዮሴፍን አክብሩ እጅ መንሣትና መስገድ ክብርንና አክብሮትን የመስጠት ምልክት ነው (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
ማንኛውም ላይ ሾመው የሚለው ሀረግ ሁሉ ላይ ስልጣን ሰጠው ማለት ነው:: እዚህ ምድር ሰዎችን ያመለክታል በዘፍጥረት 41:41 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: አት “በግብጽ ባለው ሁሉ ላይ ሥልጣን ሰጠሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገርና ምትክ ቃላት አጠቃቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ፈርዖን የራሱን ሥልጣን አጽንቶ ይናገራል፡፡ አት “እንደ ፈርዖን እኔ የማዝዘው ያለአንተ”
እዚህ “እጅና እግር” የሰዎችን ድርጊቶች ይወክላሉ:: አት “ማንኛውም ሰው ምንም ነገር ያለፈቃድህ በግብጽ አያድርግ ወይም ማንኛውም ሰው ምንም ነገር በግብጽ ከማድረጉ በፊት ያንተን ፈቃድ ይጠይቅ” (ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
እዚህ “ሰው” ወንድም ሆነ ሴት በአጠቃላይ ማንንም ሰው ያመለክታል:: (በወንድ ጾታ የተገለጹ ቃላት ለሴት ጾታም መሆናቸውን ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች የሚከተውን በግርጌ ማስታወሻ ሊጠቀሱ ይችላሉ:: “ጸፍናት ፐዕናህ” የሚለው ስም “ሚስጢሮችን ገላጭ” ማለት ነው፡፡
ጶጥፋራ የአስናት አባት ነው:: “ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ”
ዖን የጸሐይ አምላክ ራአ አምልዕኮ ማዕከል ያለባትና “የጸሐይ ከተማ” የነበረች እንዲሁም “ሄልዮቱ” ተብላ የሚትጠራ ከተማ ነች (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ሊመጣ ስላለው ያልታሰበ የድርቅ ጊዜ ዝግጅት ለማድረግ ዮሴፍ በመላይቱ የግሣብ ምድር ተዘዋወረ
3ዐ ዓመት ዕድሜ ቁጥሮችን ይመልከቱ
እዚህ በፊቱ መቆም ዮሴፍ ፈርዖንን ማገልገል መጀመሩን ያሳያል:: አት “ፈርዖንን ማገልገል በጀመረ ጊዜ” (ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ዮሴፍ ዕቅዱን ለማከናወን ዝግጅት ሲያደርግ አገሪቱን በጥንቃቄ እንደመረመረ ነው
በሰባቱም መልካም ዓመታት
ምድራቱ ብዙ እህል አመረተች
እዚህ “እርሱ” የዮሴፍን አገልጋዮች ያመለክታል:: አት “ዮሴፍ አገልጋዮቹ እንዲሰበስቡ አዘዘ …. አከማቹ (ከፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
የእህሉን እጅግ መብዛት በአጽንዖት ለመናገር ከባሕር አሸዋ ጋር ያነጻጽራል፡፡ አት “ዮሴፍ ያከማቸው እህል ባህር ዳር እንዳለ አሸዋ እጅግ ብዙ ነበር” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እዚህ ዮሴፍ እና እርሱ የዮሴፍን አገልጋዮች ይወክላል:: አት “ዮሴፍ አገልጋዮቹ እንዲያከማቹ አደረገ … እነርሱም አቆሙ” (ከፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ሰባቱ የራብ ዓመታት ከመምጣቱ በፊት ይህም አንድ ነገር ተጉዞ ወደ አንድ ቦታ እንደሚመጣ ተደርጐ ስለሚመጡ ዓመታት ይናገራል:: አት “ሰባቱ የራብ ዓመታት ከመጀመራቸው በፊት” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
የአንዲት ሴት ስም ነው:: በዘፍጥረት 41:45 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ዖን የጸሐይ አምላክ ራአ አምልዕኮ ማዕከል ያለባትና “የጸሐይ ከተማ” የሆነች እንዲሁም “ሄልዮቱ” ተብላ የሚትጠራ ከተማ ነች፡፡ በዘፍጥረት 41:45 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ተርጓሚዎች የሚከተለውን በግርጌ ማስታወሻ ሊጠቀሙ ይችላሉ:: “ሚናሴ” የሚለው ስም ለመርሳት ምክንያት መሆን ማለት ነው::
ይህ የዮሴፍ አባት ያዕቆብንና ቤተሰቡን ያመለክታል
ተርጓሚዎች የሚከተለውን የግርጌ ማስታወሻ ሊጨምሩ ይችላሉ:: “ኤፍሬም” የሚለው ስም “ፍሬያማ መሆን” ወይም “ልጆችን መውለድ” ማለት ነው::
“ፍሬያማ” መበልጸግ ወይም ልጆችን መውለድ ማለት ነው:: (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“ሥቃይ” የሚለው ረቂቅ ስም “መከራ ተከበልኩ” በሚለው ሊገለጽ ይችላል:: አት “መከራን በተቀበልሁት ምድር” (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
ከግብጽ ባለፈ የከነዓንንም ምድር ጨምሮ በዙሪያው ባሉ አገሮች ሁሉ
ይህም የሚያስረዳው በሰባት መልካም ዓመታት ሕዝቡ እህልን እንዲያጠራቅሙ ዮሴፍ ስላዘዛቸው ምግብ ነበራቸው (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እዚህ “ምድር” ሰዎችን ይወክላል:: አት “ግብጻዊያን ሁሉ በተራቡ ጊዜ” (ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
እዚህ ፊት የሚለው ቃል ምድር ላይ ማለትን ያመለክታል:: አት “ራቡ በየአገሩ ተስፋፋ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እዚህ “ዮሴፍ” የዮሴፍን አገልጋዮች ይወክላል:: አት “ዮሴፍ አገልጋዮቹ ጐተራዎችን ሁሉ እንዲከፍቱና ለግብጻዊያን እህል እንዲሸጥ አደረገ” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እዚህ ምድር ከሁሉ አገራት የሆኑ ሰዎችን ይወክላል:: አት “በዙሪያው ካሉ አገሮች ሁሉ ሰዎች ወደ ግብጽ ይመጡ ነበር” (ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
በመላው ምድር በግብጻዊያንን የንግድ መሥመሮች የሚጠቀሙ በድርቅ የተጠቁ የተለያዩ የንግድ አጋሮችና አገሮች ሁሉ ወደ ግብጽ ይመጡ ነበር እንደማለት ነው
አሁንም የሚለው ቃል የታሪኩን አዲስ ክፍል ያመለክታል (አድስ ክስተት ስለማስታወቅ ይመልከቱ)
ስለ እህል ምንም ባለማድረጋቸው ልጆቹን ለመቆጣት ያዕቆብ ጥያቄ ይጠቀማል:: አት “እዚሁ ዝም ብላችሁ አትቀመጡ” (ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ከከነዓን ወደ ግብጽ መሄድ ወደ ታች እንደመውረድ መናገር የተለመደ ነበር
እዚህ “ግብጽ” ሰዎች እህልን የሚሸጡበት ያመለክታል:: አት “በግብጽ እህልን ከሚሸጡ” (ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ብንያምና ዮሴፍ አንድ አባትና እናት ነበራቸው የዕቆብ የራሔል መጨረሻ ልጅዋ እንዲጐዳ ወይም ክፉ ነገር እንዲደርስበት አልፈለገም ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይጠቀሙ
“መጡ” የሚለው ቃል “ሄዱ” በሚለው ሊተረጐም ይችላል:: እንዲሁም እህል እና ግብጽ የተባሉ ቃላት የታወቁ ናቸው:: አት “የእስራኤል ልጆች እህል ለመሸመት ከሌሎች ሰዎች ጋር ወደ ግብጽ ሄዱ” (ሄደ እና መጣ አጠቃቀምና ድብቅ ቃላት የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
“በዚህን ጊዜ” ታሪኩ ወደ ዮሴፍ ሕይወት መረጃ መቀየሩን ያመለክታል:: (የዳራ መረጃ ይመልከቱ)
ምድር ግብጽን ያመለክታል:: አት “በግብጽ ላይ” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እዚህ አገር ግብጽንና ዙሪያው ያሉ አገሮችን ያጠቃልላል አት እህል ለመሸመት ከተለያዩ አገሮች ለመጡ ሰዎች ሁሉ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
“መጡ” እንደ “ሄዱ” ሊተረጐም ይችላል:: (መጣ እና ሄደ አጠቃቀም ይመልከቱ)
ይህ አክብሮትን የመስጠት ምልክት ነው:: (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
ዮሴፍም ወንድዋቹን ባያቸው ጊዜ አወቃቸው
“የእነርሱ ወንድም እንዳልሆነ ታየ” ወይም “ወንድማቸው እንደሆነ እንዲያውቁት አልፈለገም”
ዮሴፍ መልሱን ቢያውቅም ይህ አግናኝ ጥያቄ አልነበረም የራሱን ማንነት ለወንድሞቹ ላለመግለጽ የመረጠው መንገድ ነበር
ሰላዮች ሌላ አገርን ለመጥቅ በስውር ስለአንድ አገር መረጃ ለማግኘት የሚጥሩ ሰዎች ናቸው::
የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል አት አገራችን በየትኛው በኩል እንደተጋለጠች ለማየትና ከዚያም ሊታጠቁን ለማየት መጥታችኋል (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
አንድን ሰው ለማክበር የሚጠቀሙበት አባባል ነው
ወንድሞቹ ራሳቸውን እንደ ባሪያዎች አድርገው ያቀርባሉ፡፡ ይህም ከፍተኛ ሥልጣን ላለው ሰው የሚነገርለት መደበኛ መንገድ ነው፡፡አት “እኛ ባሪያዎችህ” ወይም “እኛ” (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
ዮሴፍ ለወንድሞቹ አላቸው
የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት “አይደለም በየት በኩል ምድራችን ለጥቃት የተጋለጠች መሆንዋን ለመሰለልና ከዚያም ሊታጠቁን ነው” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
12ቱ ወንድሞች (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
“ስማን ትንሹ ወንድማችን” “እየው” የሚለው ቃል ቀጥለው ለምነግሩት ነገር ትኩረት እንዲሰጥ ተጠቅሞአል::
“በዚህን ጊዜ ትንሹ ወንድማችን ከአባታችን ጋር ነው”
“እንደነገርኋችሁ ሰላዮች ናችሁ” (በዘፍጥረት 42;9 “ሰላዮች” እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “የሚፈትናችሁ በዚህ ነው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ጠንከር ወይም ኮስተር ያለ መሃላ ነው አት በፈርዖን ሕይወት እምላለሁ
“ከእናንተ አንዱን ምረጡና ሂዶ ወንድማችሁን ይዞ ይመለስ”
የቀራችሁ በእሥር ቤት ትቆያላችሁ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አት እውነት መናገራችሁን እንዳውቅ (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልክቱ)
በእስር ቤት
“ሶስት” የሚለው ተራ ቁጥር ነው:: አት “ከሁለተኛው ቀን በኋላ” (መቁጠሪያ ተራ ቁጥሮችን ይመልከቱ)
የተቀመጠው መረጃ ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት “የሚለውን ካደረጋችሁ በሕይወት ትተርፉ አደርጋችኋለሁ” (የተደበቁ ቃላትን ስለመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ ከልብ እግዚአብሔርን ማክበርንና ያንን ለእርሱ በመታዘዝ መግለጽን ያመለክታል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ልገለጽ ይችላል:: አት “እንዱን ወንድማችሁን እዚሁ እሥር ቤት ተውት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እዚህ ሂዱ ብዙ አመላካችና በእሥር ቤት የማይቆዩ ወንድሞች ሁሉን ያመለክታል (ብዙ አመላካች እናንተ ይመልከቱ)
እዚህ ቤቶች ቤተሰቦችን ይወክላል:: አት “በዚህ ራብ ወቅት ቤተሰቦቻችሁን ለመርዳት እህል ትወስዱላቸዋላችሁ” (ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አት የሚትነግሩ እውነት መሆኑን አውቃለሁ (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ ይመልከቱ)
ወንድሞቹ ሰላይ መሆናቸውን ካረጋገጠ ዮሴፍ በወታደሮቹ እንደሚያስገድላቸው የሚል ትርጉም ይኖረዋል:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ነፍሱ ዮሴፍን ይወክላል አት ዮሴፍ እንደዚያ ሲጨነቅ አይተን ወይም ዮሴፍ እንደዚያ ሲሰቃይ አይተን (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
“ጭንቀት” የሚለው ረቂቅ ስም “መከራ” በሚለው ግሥ ሊተረጐም ይችላል:: አት “ይህ መከራ የደረሰብን በዚሁ ምክንያት ነው” (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ ይዞአል እንደ ተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገልጽ ይችላል:: አት “በዚህ ልጅ ላይ ኃጢአት እንዳታደርጉ አልነገርኋችሁምን፤ነገር ግን” ወይም “ልጁ ላይ ክፉ እንዳታደርጉ ነግሬአችኋለሁ፤ ነገር ግን” (በጥቅሶች ውስጥ ጥቅሶችንና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
እዚህ አሁን በዚህን ጊዜ ማለት አይደለም አሁን እና እዩ ሁለቱ የተጠቀሙት ለሚቀጥለው በጣም ጠቃሚ ነጥብ ትኩረት እንዲሰጥበት ነው
እዚህ ደም የዮሴፍን ሞት ይወክላል ወንድምቹ ዮሴፍ እንደሞተ አስበዋል:: “ከእጃችን ይፈለጋል” የሚለው ሀረግ ስላደረጉት ነገር ይቀጣሉ ማለት ነው:: አት “ለሞቱ የሚገባውን ቅጣት እየተቀበልን ነን” ወይም “በመግደላችን መከራ እየተቀበልን ነን” (ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ወይም ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አስተርጓሚ አንድ ሰው የሚናገረውን ወደ ሌላ ቋንቋ የሚተረጉም ሰው ማለት ነው ዮሴፍ የእነርሱን ቋንቋ እንደማይናገር ለማስመሰል በራሱና በእነርሱ መካከል አስተርጓሚ አድርጐ ነበር
ዮሴፈ ወንድሞቹ የተናገሩትን በመስማቱ ስሜቱ ስለተነካ አለቀሰ (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እስከዚህ ዮሴፍ ወንድሞቹን የሚያናግረው በተለየ ቋንቋ ስለሆነ አስተርጓሚ ይጠቀም ነበር (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እዚህ ለሚያዩት ነገር ትኩረት ለመስጠት ሰዎች በዐይኖች ተመስለዋል:: አት “በፊታቸው አሰረው” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ለጉዞአቸው ስንቅ እንዲሰጡአቸው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አት ዮሴፍ ያዘዘውን ሁሉ አገልጋዮቹ አደረጉላቸው (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
በመንገድም አዳር ሰፍረው ሳሉ ከእነርሱ አንዱ ከያዘው እህል ላይ ለአህያው ለመስጠት ስልቻውን ሲፈታ በስልቻው አፍ ላይ ብሩን አየ
እዚህ እነሆ የሚለው ቃል ለሚቀጥለው አስገራሚ ሃሳብ ትኩረት እንድንሰጥ ለማድረግ ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልከ ሊገለጽ ይችላል አት አንድ ሰው ብሬን መልሳ አስቀመጠልኝ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልክቱ)
ይሄው በስልቻዬ እዩ
መፍራቻው ልባቸው በድንጋጤ እንደተዋጠ እንደተሞላ ተገልጾአል እዚህ ልብ በድፍረት ተመስሎአል አት እጅግ በጣም ፈሩ
የግብጽ ጌታ
በክፉ ንግግር ተናገረን
ሰላዮች ሌላን አገር ለመጥቀም ሰለአንድ አገር በሚስጢር መረጃ የሚሰበስቡ ሰዎች ናቸው:: በዘፍጥረት 42 9 ሰላዮች የሚለውን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::እኛም እንዲህ አልነው እኛ የታመንን ሰዎች ነን፡፡ ሰላዮች አይደለንም፡፡ እኛ የአንድ አባት ልጆች የሆንን አሥራ ሁለት ወንድማማቾች ነን፡፡ እንዱ በሕይወት የለም …..በከነዓን ይገኛል ይህ በጥቅስ ውስጥ የሚገኝ ጥቅስ ይዞአል:: ይህም እንደተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊጠቀስ ይችላል:: አት እኛ የታመንን ሰዎች እንጂ ሰላዮች አይደለንም:: እኛ የአንድ አባት ልጆች የሆንን አሥራ ሁለት ወንድማማቾች ነን:: አንዱ በሕይወት የለም … በከነዓን ይገኛል (በጥቅስ ውስጥ ያሉ ጥቅሶች ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
“ወንድም” የሚለው ቃል የታወቀ ነው አት “አንዱ ወንድማችን በሕይወት የለም” (የተደበቁ ቃላትን የመግለጽ ዘይቤ ይጠቀሙ)
“ወንድም” የሚለው ቃል የታወቀ ነው:: አት “ታናሽ ወንድማችን…. ዛሬ ከአባታችን ጋር አለ” (የተደበቁ ቃላትን የመግለጽ ዘይቤ ይጠቀሙ)
የግብጽ ጌታ
ቤቶች ቤተሰብን ይወክላሉ አት በራብ ወቅት ቤተሰባችሁን ለመርዳት እህል ይዛችሁላችሁ ሂዱ (ምትክ ቃላት ስለመጠቀም ይመልከቱ)
ወደ ቤታችሁ ሂዱ ወይም ሂዱ
በምድሪቱ እንዲትሸጡና እንዲትገዙ እፈቅድላችኋለሁ
ይህ ሀረግ እዚህ የተጠቀመው በታሪኩ ጠቃሚ ክሰተት ለማመልከት ነው በቋንቋዎ ይህን መግለጽ የማችሉበት መንገድ ካለ በዚህ ቦታ ሊጠቀሙ ይችላሉ
ተገረሙ ምክንያቱም እያንዳንዳቸው
ያለ ልጅ እኮ አስቀራችሁኝ ወይም ሁለቱን ልጆች እንዳጣ አደረጋችሁኝ
እነዚህ ሁሉ ጐዱኝ
ይህ አብሮ እንዲሄድ ብንያምን እንዲሰጠውና በጉዞው እንደሚጠነቀቅለት ሮቤል የጠየቀው ጥያቄ ነው አት ለእርሱ ኃላፊነት ስጠኝ ወይም ለእርሱ እኔ ሊጠነቀቅለት ዘይቤያዊ አነጋገር ይጠቀሙ
ከከነዓን ወደ ግብጽ ጉዞ ስታሰብ እዚህ የተጠቀመው ወደታች መውረድ የሚለው አባባል የተለመደ ነው አት ልጄ ብንያምን አብሮአችሁ ወደ ግብጽ አይሄድም
እዚህ እናንተ ብዙን የሚያመለክትና የያዕቆብን ልጆች የሚገልጽ ነው( “እናንተ” አጠቃቀም ይመልከቱ)
የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት “ባለቤቴ ራሔል ሁለትልጆች ነበራት ዮሴፍ ሞቶአልና ብንያም ብቻውን ቀርቶአል” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
“ወደ ግብጽ ስትሄዱና ስትመለሱ” ወይም “ርቃችሁ ስትሄዱ” እዚህ “መንገድ” “ጉዞን” ያመለክታል
ወደ መቃብር ታወርዱታለችሁ እንዲሞትና ወደ መቃብር እንዲወርድ ታደርጉታላችሁ የሚል አባባል ነው:: መቃብር በተለምዶ እንደሚታመነው ከምድር በታች ስለሆነ ታወርዱታላችሁ የሚለውን ቃል ይጠቀማል:: አት “እኔን ሽማግሌውን በሐዘን እንድሞት ታደርጉታላችሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ያዕቆብን የሚያመለክትና ሽምግልና ዕድሜውን የሚገልጽ ነው አት “እኔ ሽማግሌ ሰው” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ከነዓን የሚለው ቃል የታወቀ ነው ይህ ሃሳብ ግልጽ ሊደረግ ይችላል አት በከነዓን ምድር ራቡ የጸና ነበር (ድብቅ ቃላትን የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የተጠቀመው የታሪኩን አድስ ክፍል መጀመሩን ለማመልከት ነው በቋንቋዎ ይህን መግለጽ የሚችሉበት መንገድ ካለ ይጠቀሙ (አድስ ክስተት ስለማስታወቅ ይመልከቱ)
ያዕቆብና ቤተሰቡ በልተው ከጨረሱ በኋላ
የያዕቆብ ታላቅ ልጆች ያመጡትን
እዚህ እኛ ያዕቆብን የያዕቆብን ልጆችና የቀሩ የቤተሰብ አባላትን ያመለክታል:: (ሁሉን አካታች “እኛ” ይመልከቱ)
ይሁዳ ለአባቱ ለያዕቆብ እንዲህ አለው
ይህ ዮሴፍን ነው የሚያመለክተው ነገር ግን ወንድምቹ ዮሴፍ መሆኑን አላወቁትም ነበር:: እነርሱም እርሱን ያመለከቱን እንደ “ያ ሰው” ወይም በዘፍጥረት 42:3ዐ እንደተነገረው “ያ ሰው የምድሪቱ ጌታ” ነው::
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ ይዞአል ይህም እንደ ተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ታናሽ ወንድማችንን ይዘነው ካላመጣን ፊቱን ማየት እንደማንችል አስጠንቅቆናል” (ጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
እንዲህም በማለት በጥብቅ አስጠንቀቆናል
ወደ ግብጽ አገር ያለ ብንያም መመለስ እንደማይችሉ ለአባቱ ለማጽናት በዘፍጥረት 43፡ 4-5 ይሁዳ ይህን ሀረግ ሁለት ጊዜ ይጠቀማል:: ፊቴን የሚለው የዚያ ሰው የዮሴፍ ፊት ያመለክታል:: አት “ፊቴን አታዩም” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዜይቤ ይጠቀሙ)
ይሁዳ ራሔል ከመሞትዋ በፊት የወለደችውን የመጨረሻ ልጅ ብንያምን ያመለክታል
ከከነዓን ወደ ግብጽ ጉዞ በሚነገርበት ጊዜ “ወደታች መውረድ” የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነው
ለምን ይህ ችግር እንዲደርስብኝ አደረጋችሁ?
ሰውየው ብዙ ጥያቄዎችን ጠየቀን
እዚህ እኛ የሚለው በተለይ የሚያመለክተው ወደ ግብጽ የወረዱና ከሰውየው ጋር የተነጋገሩ ወንድሞችን ነው
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስን ይዞአል እንደ ተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊጠቀስ ይችላል አት አባታችን በሕይወት እንዳለና ሌላ ወንድም እንዳለን በቀጥታ ጠይቆናል:: (በጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
የጠየቀንን ጥያቄዎች መለስንለት
ሰውየው ምን ማድረግ እንዳለባቸው እንደሚነግር ልጆቹ አለማወቃቸውን አጽንተው ለመንገር ጥያቄ ይጠቀማሉ ይህ አግናኝ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጐም ይችላል አት እንደዚህ … እንደሚለን አላወቅንም ነበር (አግናኝ ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስን ይዞአል እንደተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል አት ወንድማችንን የዘን ወደ ግብጽ እንድንወርድ እንደሚነግረን (በጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ከከነዓን ወደ ግብጽ ጉዞ በሚነገርበት ጊዜ “ወደታች መውረድ” የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነው
እንድንድን እና እንዳንሞት የሚሉ ሀረጐች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው:: ይሁዳም በሕይወት ለመኖር ከግብጽ አህል መሸመት እንዳለባቸው በማጽናት ይናገራል:: አት “መላው ቤተሰባችን እንዲተርፍ ወደ ግብጽ ወርደን እህል መሸመት ይገባናል” (ተመሣሣይ ተጓዳኝ ንጽጽር ይመልከቱ)
እዚህ እኛ ወደ ግብጽ የሚጓዙ ወንድሞችን ያመለክታል:: (የሚያቅፍና የማያቅፍ እኛ ይመልከቱ)
እዚህ “እኛ” ወንድሞች እስራኤልና መላውን ቤተሰብ ያመለክታል (የሚያቅ “እኛ” ይመልከቱ)
እዚህ እኛ ወንድማማቾችን ያመለክታል (የሚያቅፍና የማያቅፍ “እኛ” ይመልከቱ)
እዚህ አንተ በነጠላ የተገለጸና እስራኤልን ያመለክታል (ሁለተኛ ወገን ሰው ወይም አንተ አጠቃቀም ይመልከቱ)
እኛ ወንድሞችን ያመለክታል በረሀቡ ጊዜ ሊሞቱ የሚችሉ ትናንሽ ልጆችን ያመለክታል
“ዋስ” የተባለው ረቂቅ ስም እንደ “ተስፋ” የተባለው ግሥ ሊገለጽ ይችላል፡፡ (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
ያዕቆብ ይሁዳን እንዴት ተጠያቂ እንደሚያደረገው በግልጽ መነገር አለበት አት በብንያም ላይ በሚደርሰው ነገር ሁሉ ምላሽ እንዲሰጥ ታደርገኛለህ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይጠቀሙ)
ይህ አንድ ሰው እንደሚሸከመው ዕቃ ተደርጐ ኃላፊነትን መሸከም ይገልጻል (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይሁዳ ቀድሞ መደረግ የነበረበት ነገር ግን ያልተደረገውን ነገር ይገጻል ተጨማሪ እህል ለመሸመት ልጆቹ ወደግብጽ ሳይሄዱ በመቆየታቸው አባቱን እንስራኤልን ይሁዳ በመውቀስ ይናገረዋል (የሚገመቱ ታሳቢ ሁኔታዎችን ይመልከቱ)
ሁለት ጊዜ መመላለስ በቻልን
ይህ ብቸኛ ምርጫችን ከሆነ ይህን አድረጉ
ከከነዓን ወደ ግብጽ መጓዝ በሚነገርበት ጊዜ መውረድ የሚለውን ቃል መጠቀም የተለመደ ነበር
ቆዳን ለማከምና ለመከላከል የሚጠቀሙበት ጣፊጨነት ያለው ቅባታማ ፍሬ ነው:: በዘፍጥረት 37:25 ይህን ቃል እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: አት “መድኃኒት”
የተለያዩ ቅመማ ቅመሞች በዘፍጥረት 37:25 እነዚህን ቃላት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
ትናንሽ አረንጓዴ ተክል ለውዞች (ያልታወቁትን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ጣፋጭ ጣዕም ያለው የዛፍ ፍሬ (ያልታወቁትን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” ሙሉ ሰውን ይወክላል አት ዕጥፍ ገንዘብ ውሰዱ (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እዚህ እጅ ሙሉ ሰውን ይወክላል በስልቼቻችሁ አፍ የተመለሰው ብር የተባለው ሀረግ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “አንድ ሰው በስልቾቻችሁ የጨመረውን ብር መልሳችሁ ወደ ግብጽ ውሰዱ” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤና ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ብንያምንም ደግሞ ውሰዱ
ተመለሱ
ምሕረት የሚለው ረቂቅ ስም ርኀራኄ በሚለው ቅጽል ሊተረጐም ይችላል:: አት “ሁሉን የሚችል አምላክ ያ ሰው እንዲራራ ያድርግላችሁ” (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
ስምዖንን
ልጆቼን ካጣሁ ያው አጣሁ ያዕቆብ ልጆቹን ቢያጣ እንዳጣ ሊቀበል አውቆታል ማለት ነው
እዚህ “እጅ” ሙሉ ሰውን ይወክላል:: አት እነርሱም … ወሰዱ (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ከከነዓን ወደ ግብጽ መጓዝ በሚነገርበት ጊዜ “ወደዚያ ወረደ” የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነበር
ብንያም ከዮሴፍ ታላቅ ወንድሞች ጋር
የቤቱ አዛዥ የዮሴፍን ቤት ተግባራትን ለማሰተዳደር ኃላፊነት ነበረው
እዚህ “አመጣቸው” እንደ “ወሰዳቸው” ሊተረጐም ይችላል:: (“መጣ” እና “ሄደ” አጠቃቀም ይመልከቱ)
ወደ ዮሴፍ ቤት ውስጥ
የዮሴፍ ወንድሞች ፈሩ
ይህ ተሻጋሪ ግስ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፤ አት “ወደ ዮሴፍ ቤት ይሄዱ ነበር” ወይም “የቤቱ አዛዥ ወደ ዮሴፍ ቤት ይወስዳቸው ነበር” (ተሻጋሪና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)፡፡
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አት የቤቱ አዛዥ እየወሰደን ያለው ያነ አንድ ሰው በስልቾቻችን በጨመረው ብር ሰበብ ነው (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ እንደ አድስ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል:: አት “ሊከሰን እጋጣሚ እየጠበቀ ስላለ ሊያሰረን ይሆናል”
ወንድሞቹ ለቤቱ አዛዥ መናገር ቀጠሉ
ይህ ሀረገ በታሪኩ ዋና ክተት ለማመልከት ተጠቅሞአል በቋንቋዎ ይህን የሚገልጹበት መንገድ ካለ ይጠቀሙ::
ለአዳር በሠፈርንበት ቦታ በደረስን ጊዜ
እዚህ “እነሆ” የሚለው ቃል ወንድሞቹ ባዩት ነገር እንደተገረሙ ለማሳየት ተጠቅሞአል::
እያንዳንዳችን በየስልቾቻችን ሙሉውን ብሮቻችንን አገኘው
እዚህ እጆች ሙሉውን ሰው ይወክላሉ አት ብሮቻችንን መልሰን የዘነው መጣን (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እዚህ እጆች ሙሉ ሰው ይወክላሉ:: አት “ደግሞም እህል መሸመቻ የሚሆነንን ብር ይዘን መጥተናል” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ከከነዓን ወደ ግብጽ መጓዝ በሚነገርበት ጊዜ “ወደዚያ ወረደ” የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነበር
ረቂቅ ስም ሰላም እንደ ግሥ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ዘና በሉ ወይም ተረጋጉ” (ረቂቅ ስሞችን ይመልከቱ)
የቤቱ አዛዥ ሁለት የተለያዩ አምላኮችን እየተናገረ አይደለም አት “አምላካችሁ አባታችሁ የሚያመለከው”
ይህ ባህል ረጅም ጉዞ ተጉዘው ከመጡ በኋላ የደከሙ መንገደኞች ድካማቸው እንዲቀል የሚረዱበት ነው:: የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልክቱ)
ገፈራ ለከበቶች የሚሆን ድርቆሽ ነው
“እጅ” ሙሉን ሰው ይወክላል:: አት “ወንድሞች ያመጡአቸውን እጅ መንሻቸውን” (ክፍልን እንደሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ ክብርና አክብሮት የሚገለጽበት መንገድ ነው:: (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
አባታቸውን እንደ “አገልጋይህ” ማመልከታቸው አክብሮታቸውን ለማሳየት ነው አት “አባታችን የሚያገለግልህ”
እነዚህ ቃላት በመሠረቱ ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው በሰውየው ፊት ጐንበስ በማለት አክብሮታቸውን ገለጹ:: አት “በፊቱ ሰገዱለት” (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
ቀና ብሎ ሲመለከት ማለት ነው ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ
ይህ በአድስ ዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት “የእናቱን ልጅ.. አየ:: ዮሴፍም አለ፤”
ተገቢ አማራጭ ትርጉሞች 1 ይህ ሰው ብንያምን እንደሆነ ለማረጋገጥ ዮሴፍ በውኑ ይጠይቃቸዋል ወይም 2) ይህ አግናኝ ጥያቄ ነው:: “ደግሞ ይህ ታናሽ ወንድማችሁ …. “ (አግናኝ ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
ይህ አንድ ሰው በዝቅተኛ ደረጃ ላለ ሌላ ሰው በጓደኝነት መንገድ የሚጠራው አጠራር ነው:: አት “ወጣቱ”
ተቻኩሎ ከክፍሉ ወጣ
ስሜቱ በጥልቀት የሚለው ሀረግ አንድ መልካም ነገር ሲከሰት የሚሰማ ታላቅ ስሜትን ያመለክታል:: አት “ለወንድሙ የመራራት ጠንካራ ስሜት ነበረው” ወይም “ለወንድሙ ጠንካራ የናፍቆት ስሜት ነበረው” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ዮሴፍ እንደሚናገር ግልጽ ማድረግ ይቻላል:: አት “እናም ለአገልጋዮቹ አላቸው” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ሰዎች እንዲመገቡ ምግብን ማቅረብ ማለት ነው፡፡
ይህም ዮሴፍ ወንድሞቹና ሌሎች በአንድ ክፍል በተለያየ ቦታ ተቀምጠው ይመገባሉ ማለት ነው አገልጋዮችም ለዮሴፍ ለብቻው ለመንድሞቹም ለብቻቸው እናም ከእርሱ ጋር ለሚበሉ ግብጻዊያን ደግሞ ለብቻቸው አቀረቡላቸው
እነዚህ ምናልባት ከእርሱ ጋር የሚበሉ የግብጽ ባለሥልጣናት ይሆናሉ ነገር ግን ከዮሴፍና ከዕብራዊያን ወንድሞቹ ተለይተው ተቀምጠዋል
ይህ እንደ አዲስ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል ይህንን ያደረጉበት ምክንያት ግብጻዊያን ከዕብራዊያን ጋር መመገብ ጸያፍ አድርገው ያስባሉ
እዚህ እንጀራ ጠቅላላ ምግብ ይወክላል (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እያንዳንዱ ወንድም የት መቀመጥ እንዳለበት ዮሴፍ እንዳዘጋጀ ሊገመት ይገልጻል የተገለጸውን መረጃ ግልጽ ማድረግ ይቻላል አት የሚቀመጡበት ቦታ በተዘጋጀላቸው መሠረት በሰውየው/ዮሴፍ ፊት ወንድሞቹ ተቀመጡ (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይጠቀሙ)
“በኩር”ና “ታናሽ” የተጠቀሙት ሁሉም ወንድሞች በአንድነት እንደየዕድሜያቸው በተርታ እንደተቀመጡ ለመግለጽ ነው::( ነጠላ ነገር በብዙ የመግለጽ ዘይቤ/merism/ ይመልከቱ)
ይህን ባወቁ ጊዜ ሰዎቹ በጣም ተገረሙ
አምስት እጥፍ የሚለው ሀረግ በአጠቃላይ ብዙ በሚለው ሊገለጽ ይችላል:: አት “ብንያም የተቀበለው ድርሻ ወንድሞቹ ከተቀበሉት በጣም ብዙ ነበር”
ይህ በታሪኩ አድስ ክስተት ይጀምራል ይህ በተለይ ከግብዣው ሁለተኛው ቀን ማግሥት የተከሰተውን ያመለክታል፡፡
የቤቱ አዛዥ የዮሴፍ ቤት ተግባራትን ለማስተዳደር ኃላፊነት ያለው ነበር
የእነርሱ ገንዘብ በትንሽ ቦርሳ ውስጥ የተቀመጡ የብር ሳንቲሞች ነበሩ
በስልቻው
የብሩን ዋንጫዬን ጨምረው
ወንድም የሚለው ቃል የታወቀ ነው አት በታናሽ ወንድማቸው ስልቻ (ድብቅ ቃላትን የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
የማለዳ ብርሃን ሲወጣ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ሰዎችን ከነአህዮቻቸው ሸኙአቸው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ ወንድሞቹን ለመቆጣት ተጠቅሞአል:: አት እኛ “ለእናንተ መልካም ካደረግን በኋላ ክፉ መለሳችሁብን” (ሽንገላ አዘል/ rhetorical/ ጥያቄ ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ የተጠቀመው ወንድሞቹን ለመቆጣት ነው፡፡ አት “ይህ ጽዋ ጌታዬ የሚጠጣበትና የተሰወረ ነገርንም የሚያውቅበት እንደሆነ በእርግጥ ታውቃችሁ” (ሽንገላን የያዘ ጥያቄ ይመልከቱ) ይህ ያደረጋችሁት የፈጸማችሁት ድርጊት ክፉ ነው ያደረጋችሁት የሚለውን መደጋገሙ ትኩረት ለመስጠት ነው አት የፈጸማችሁት ነገር እጅግ ክፉ ነው ተመሣሣይ ተጓዳኝ ንጽጽር ነው::
ዮሴፍ የነገራቸው የነገረውን ነገራቸው
“ቃል” የተናገረውን ነገር:: ይወክላል ወንድሞቹ የቤቱን አዛዥ እንደ “ጌታዬ” ያመለክታሉ:: ይህ በከፍተኛ ኃላፊነት ላሌ ሰው የሚነገር መደበኛ አባባል ነው:: አት “ጌታዬ ለምን እንደዚህ ይናገራሉ?” (ምትክ ቃላት አጠቃቀም ዘይቤና አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
አንድ ሰው አንድን ነገር የማያደርገው ያ ሰው አንድን ዕቃ ከራሱ አርቆ እንደማስቀመጥ ተደርጐ ተገልጾአል፣ (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“እኛ ስለምንናገረው ነገር ያድምጡ እናም የምንናገረው ነገር እውነት እንደሆነ ያያሉ፤ ብሩ”
“በየስልቾቻችን ያገኘነውን ብር ያውቃሉ”
ከከነዓን መልሰን ወደ አንተ አምጥተናል
ወንድምቹ ከግብጽ ጌታ እንዳልሠረቁ እትኩሮት ለመስጠት ጥያቄ ይጠቀማሉ:: አት “ስለዚህ ከጌታህ ቤት የወሰድነው ምንም ነገር የለም!” (ሽንገላ አዘል ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
እንዚህ በጣምራ ቃላት የተጠቀሙት ዋጋ ያለውን ምንም ነገር እንዳልሠረቁ ለመግለጽ ነው
ወንድምች ራሳቸውን እንደ “የአንተ አገልጋዮች” ይገልጻሉ:: ይህ ከፍተኛ ስልጣን ላለ ሰው የሚነገር መደበኛ መንገድ ነው:: እንዲሁም ይህ የተገኘበት ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክሊገለጽ ይችላል:: አት “ከእኛ አንዱ ጽዋውን/ዋንጫውን የሠረቀ ከተገኘ” (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ሰው አገለላለጽና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እዚህ ጌታችን የቤቱን አዛዥ ያመለክታል ይህ በሁለተኛ ሰው መልክ ሲገለጽ ይችላል አት እንደባሪዎች ሊትወስደን ትችላለህ (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ሰው አገለላለጽ ይመልከቱ)
መልካም ነው: እንዳላችሁት አደርጋለሁ:: እዚህ “አሁን” “በዚህ ጊዜ” ማለት አይደለም ነገር ግን የሚቀጥለው ዋና ነጥብ ትኩረትን ለመሳብ ተጠቅሞአል::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አት ከስልቾቻችን በአንዱ ጽዋውን ካገኘው ያ የተገኘበት ሰው ባሪያዬ ይሆናል (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
የየራሱን ስልቻ አራገፌ
“ወንድም” የተባለው ቃል የታወቀ ነው:: “ከታላቅ ወንድም ….እስከ ታናሽ ወንድም” (የተደበቁ ቃላትን የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ እንደ አድስ ዐረፍተ ነገርና ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል በታናሹ ወንድም የቤቱ አዛዥ ጽዋውን በብንያምን ስልቻ አገኘ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እዚህ እነርሱ ወንድምቹን ያመለክታል ልብስን መቅደድ የታላቅ ሐዘን ወይም ተካዜ ምልክት ነው (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
በየአህዮቻቸው…. እናም ተመለሱ
ዮሴፍ እዚያው ነበረ
በፊቱም መሬት ላይ ወደቁ:: ይህ ወንድምቹ ጌታው ምሕረት እንዲያደርግላቸው የመፈለጋቸው ምልክት ነው:: (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
ዮሴፍ ወንድሞቹን ለመቆጣት ጥያቄ ይጠቀማል:: አት “እንደ እኔ ያለ ሰው ስውር ነገርን በጥበብ እንደሚያውቅ ታውቃላችሁ” (ሽንገላን ያዘለ ጥያቄ ይመልከቱ)
ሶስቱም ጥያቄዎች ሁሉ ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው:: የተደረገውን ለመግለጽ የሚናገሩት ምንም እንደሌለ ትኩረት ለመስጠት እነዚህን ጥያቄዎች ይጠቀማሉ፡፡ አት “ጌታዬ የምንናገረው የለንም የሚረባ ነገር መናገር አንችልም ራሳችንን ንጹህ ማድረግ አንችልም” (ተመሣሣይ ተጓዳኝ አገላለጽ እና ሽንገላ አዘል ጥያቄዎች ይመልከቱ)
እዚህ ጌታዬ ዮሴፍን ያመለክታል ይህ ለአንድ ከፍተኛ ባለሥልጣን የሚነገርለት መደበኛ መንገድ ነው በሁለተኛ ወገን ሰው መንገድ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ምን አንላለን … ባሪያዎችህ” (አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
ወንድሞቹ ራሳቸውን እንደ ባሪያዎች ያቀርባሉ :: እዚህ ገለጠ የሚለው እግዚአብሔር ወንድሞቹ ያደረጉትን ገለጠ ማለት አይደለም:: ነገር ግን እነርሱ ስላደረጉት ነገር እግዚአብሔር እየቀጣቸው ነው የሚል ትርጉም አለው:: አት “እግዚአብሔር ላለፈው ኃጢአት እየቀጣቸው ነው”
ወንድሞቹ ራሳቸውን እንደ ባሪያዎች ያቀርባሉ:; ይህ ለአንድ ከፍተኛ ባለሥልጣን የሚነገርለት መደበኛ መንገድ ነው:: በአንደኛ ወገን ሰው መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “በደላችንን” (አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” ሙሉ ሰው ይወክላል:: እንዲሁም የተገኘበት የሚለው ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:; አት “ጽዋህን የወሰደው” (ምትክ ቃል አጠቃቀምና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው የማያደርገው አንድ ነገር ያ ሰው ከራሱ አርቆ የሚያቀምጠው ዕቃ ተደርጐ ተገልጾአል:: አት “ያን ነገር የሚያደርግ የእኔ ዓይነት አይደለም” (ዘይቤያዊ አነጋYገር ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” ሙሉ ሰው ይወክላል:: እንዲሁም የተገኘበት የሚለው ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:; አት “ጽዋዬን የወሰደው ሰው” (ምትክ ቃል አጠቃቀምና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ተጠግቶ
ይሁዳ ራሱን እንደ “አገልጋይህ ወይም ባሪያህ” ያመለክታል:: ይህ ለአንድ ከፍተኛ ባለሥልጣን የሚነገርለት መደበኛ መንገድ ነው:: ይህ በአንደኛ ወገን ሰው መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “እኔ ባሪያህ ወይም አገልጋይህ”(አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
“ጆሮ” የሚለው ለሙሉ ሰው የሚሆን ምትክ ቃል ነው፡፡ አት “ጌታዬ ሊናገርህ” (ምትክ ቃል አጠቃቀም ይመልከቱ)
እዚህ ጌታዬ ዮሴፍን ያመለክታል፡፡ ይህ ለአንድ ከፍተኛ ባለሥልጣን የሚነገርለት መደበኛ መንገድ ነው:: ይህ በሁለተኛ ወገን ሰው መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ለአንተ”(አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
መቆጣት እንደሚያቃጥል እሳት ተደርጐ ተገልጾአል:: አት “አባክህን እኔን አገልጋይህን አትቆጣኝ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ጌታው ትልቅ ሥልጣን እንዳለው ትኩረት ለመስጠት ከፈርዖን ጋር ያወዳድረዋል:: ይህም የሚገልጸው ሊቆጣውም ሊገድለውም እንደሚችል ነው አት “እንደ ፈርዖን ኃይለኛ ስለሆንህና ወታደሮችህም ሊገድሉኝ ስለሚችሉ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቀ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ የያዘ ነው እንደ ተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ጌታዬ አባት ወይም ወንድም እንዳለን ጠየቀን” (ጥቅስን በጥቅስ ውሰጥ እና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ይሁዳ ዮሴፍን “ጌታዬ” እና “እርሱ” በሚሉ ቃላት ያመለክተዋል:: አንዲሁም ደግሞ ወንድሞቹንና ራሱን እንደ “የእርሱ ባሪያዎች” ይገልጻል:: አት “አንተ ጌታዬ ባሪያዎችህን ጠየቅሄን ወይም አንተ ጠቀየቅሄን” (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ወገን አገላለጽ ይመልከቱ)
በዮሴፍ ፊት መናገሩን ይሁዳ ቀጠለ
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ የያዘ ነው እንደ ተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት “እናም እኛ እንዲህ አልን ‘አባት አለን አባቱም ይወድደዋል’” (ጥቅስን በጥቅስ ውሰጥ እና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ይሁዳ ዮሴፍን እንደ “ጌታዬ” ያመለክተዋል:: ይህ ለአንድ ከፍተኛ ባለሥልጣን የሚነገርለት መደበኛ መንገድ ነው:: አት “ጌታዬ እኛም እንዲህ አልን”(አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ወገን አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህ ለጓደኛ ወዳጅ ወይም ለቤተሰብ አባል ያለውን ፍቅር ይገልጻል
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ የያዘ ነው እንደ ተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት “እናም አንተ ለባሪያዎችህን ታናሽ ወንድማችሁን አምጡት እኔም አየዋለሁ አልህ’” (ጥቅስን በጥቅስ ውሰጥ እና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ይሁዳ ወንድሞቹንና ራሱን እንደ እርሱ ባሪያዎች ያመለክታል:: አት “ከዚያም ለእኛ ለባሪያዎችህ እንዲህ አልህ”(አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን አገላለጽ ይመልከቱ)
ከከነዓን ወደ ግብጽ መጓዝ ሲነገር መውረድ የሚለው ቃል የተለመደ ነው:: አት “ወደ እኔ አምጡት” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ የያዘ ነው እንደ ተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት “መልሰን እኛም ለጌታዬ ልጁ ….አይችልም፤ ….አባትየው ይሞታል” (ጥቅስን በጥቅስ ውሰጥ እና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ከማዘን የተነሣ አባታቸው እንደሚሞት ይገልጻል (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይሁዳ ታሪኩን ለዮሴፍ መናገር ቀጠለ
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ የያዘ ነው እንደ ተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ከዚያም ለባሪያዎችህ ታናሽ ወንድማችን ከእኛ ጋር ካልመጣ ፊቴን አታዩም አልሄን ” (ጥቅስን በጥቅስ ውሰጥ እና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ይሁዳ ራሱንና ወንድሞቹን እንደ “እርሱ ባሪያዎች” ያመለክታል፡፡ ይህ ትልቅ ባለሥልጣን ለሆነ ለአንድ ሰው የሚነገርለት መደበኛ መንገድ ነው፡፡ (አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን አገላለጽ ይመልከቱ)
ከከነዓን ወደ ግብጽ መጓዝ ሲነገር መውረድ የሚለው ቃል የተለመደ ነው::
እዚህ “ፊት” ሙሉ ሰውን ይወክላል:: አት እንደገና አታዩኝም (ምትክ ቃላት አጠቃቀም ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የተጠቀመው የታሪኩ አድስ ክፍል መጀመሩን ለማመለከት ነው:: በቋንቋዎ ይህን የሚገልጹበት መንገድ ካለ ይጠቀሙ:: (አድስ ክስተት ስለማስታወቅ ይመልከቱ)
ከግብጽ ወደ ከነዓን መጓዝ ሲነገር “ወደ ላይ መውጣት” የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነው
ይሁዳ ዮሴፍን እንደ “ጌታዬ” ያመለክታል:: አት ጌታዬ የነገርከውን ቃል ነገርነው”(አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ የያዘ ነው እንደ ተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት “አባታችን አንደገና ወደ ግብጽ በመሄድ ለእኛና ለቤተሰቦቻችን እህል እንድንሸምት ተናገረን ” (ጥቅስን በጥቅስ ውሰጥ እና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ የያዘ ነው እንደ ተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ከዚያም ለእርሱ ወደ ግብጽ መውረድ አንችልም አልን ታናሽ ወንድማችን ከእኛ ጋር … ከእኛ ጋር ” (ጥቅስን በጥቅስ ውሰጥ እና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
እዚህ ፊት ሙሉ ሰውን ይወክላል:: አት “ሰውየውን ለማየት” (ምትክ ቃላት አጠቃቀም ይመልከቱ)
እንዲህ አለን ሚስቴ ሁለት ወንዶች ልጆችን እንደወለደችልን እናንተ ታውቃላችሁ አንዱ ከእኔ ወጣ አውሬ በላው አላችሁኝ እስከ ዛሬም አላየሁትም ይህንም ከእኔ ለይታችሁ ደግሞ ብትወስዱ ክፉም ቢያገኘው ሽበቴን በሐዘን ወደ መቃበር ታወርዱታላችሁ ይህ ሁለት ደረጃና ሶስት ደረጃ ጥቅሶችን ይዞአል እነዚህም እንደተዘዋዋሪ ጥቅሶች ሊገለጹ ይችላሉ አት እንዲህ አለን ሚስቱ ራሔል ሁለት ወንዶች ልጆችን ብቻ እንደወለደችለት እናውቃለን ከእነርሱ አንዱ ወጣና አውሬ በላው እናም እስከ ዛሬ አላየሁትም ሌላውን ልጅ ብንወስደውና ክፉ ቢያገኘው በሐዘን እንዲሞት እናደርጋለን (ጥቅስን በጥቅስ ውሰጥ እና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)ከዚይ አለ
እዚህ “እኛ” ዮሴፍን አያካትትም (ነጠላና ብዙ ወይም አካታች “እኛ” ይመልከቱ)
እዚህ “እናንተ” ብዙና ወንድሞቹን ያመለክታል (“እናንተ” አጠቃቀም ዓይነት ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አት አውሬ በላው ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ
ለአንድ ሰው አንድ ክፉ ነገር የሚደርሰበት ጉዳት ወደዚያ ሰው እንደሚመጣ ተደርጐ ተቆጥሮአል (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“ወደ መቃብር ማውረድ” እንዲሞትና ወደ መቃብር እንዲወርድ ማድረግ ማለት ነው:: “ማውረድ” የሚለውን ቃል የተጠቀመው መቃብር በመሬት ውስጥ እንደሆነ በተለምዶ የታወቀ ስለሆነ ነው:: አት “ከዚያም እኔን ሽማግሌውን በሐዘን እንዲሞት ታደርጋላችሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ያዕቆብን የሚያመለክትና ሽምግልናውን አበክሮ የሚናገር ነው:: አት “እኔ ሽማግለው” (ምትክ ቃል አጠቃቀም ይመልከቱ)
ይህ በዚህን ጊዜ ማለት አይደለም ነገር ግን ለሚቀጥለው ጠቃሚ ነገር ትኩረት እንዲሰጥበት ተጠቅሞአል
ይሁዳ ያለ ብንያምን ወደ አባቱ በሚመለስበት ጊዜ ምን ሊፈጠር እንደሚችል የሚገምተውን ነገር ግን እውነት የሆነውን ለዮሴፍ ይገልጻል (ግምታዊ ሁኔታዎችን ይመልከቱ)
እዚህ “መምጣት” “መሄድ” ወይም “መመለስ” በሚለው መተርጐም ይችላል::
ልጁ ከእኛ ጋር አለመኖር
አባታቸው ልጁ ከሞቴ እሞታለሁ ያለው አባባል የሁለቱ ሕይወት በአካል በጥብቅ የተሣሠረ እንደሆነ ተደርጐ ተገልጾአል:: አት “እርሱም ልጁ ካልተመለሰ እሞታለሁ ስላለ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይሁዳ ወደፊት ይሆናል ብሎ ስለሚገምተው ነገር በእርግጥ እደሚደረግ አድርጐ ይናገራል (ግምታዊ ሁኔታዎች ይመልከቱ)
ወደ መቃብር ማውረድ እንዲሞትና ወደ መቃብር እንዲወርድ ማድረግ ማለት ነው:: “ማውረድ” የሚለውን ቃል የተጠቀመው መቃብር በመሬት ውስጥ እንደሆነ በተለምዶ የታወቀ ስለሆነ ነው:: አት “እናም ሽማግሌውን አባታችንን በሐዘን እንዲሞት እናደርጋለን” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይሁዳ ራሱንና ወንድሞችን “ባሪያዎችህ” ብሎ ያመለክታል:: ይህ ለአንድ ትልቅ ባለሥልጣን መደበኛ መንገድ የሚነገርለት ነው:: አት “እኛ አገልጋዮችህ” ወይም “እናም እኛ” (አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገንነ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
እዚህ “ሽበት” ያዕቆብን የሚወክልና ሽምግልናውን የሚናገር ነው:: አት “ሽማግሌው አባታችን” (ምትክ ቃላት አጠቃቀም ይመልከቱ) ስለ ልጁ ደኀንነት በአባቴ ፊት ራሴን ዋስ አድርጌአለሁ ረቂቅ ስም ዋስ ተስፋ በሚለው ግሥ ሊገለጽ ይችላል አት ልጁን በሚመለከት ለአባቴ ተስፋ ስጥቼዋለሁ ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ
ይሁዳ ራሱን “ባሪያህ” ብሎ ያመለክታል፡፡ አት “ለእኔ ለባሪያህ” ወይም “ለእኔ” (አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
እንደበደለኛ መቆጠር በደል እንድሰው የሚሸከመው ነገር ተደርጐ ተገልጾአል:: አት “አባቴ ይወቅሰኛል” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ በአሁን ጊዜ ማለት አይደለም ነገር ግን ለሚቀጥለው ዋና ነጥብ ትኩረት እንዲሰጥበት ተጠቅሞአል::
ይሁዳ ራሱን “ባሪያህ” ብሎ ያመለክታል፡፡ አት “እኔ ለባሪያህ” ወይም “እኔ” (አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
ከግብጽ ወደ ከነዓን መጓዝ በሚነገርበት ጊዜ መውጣት የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነበር
ብንያምን ወደ ቤት ካልተመለሰ አባቱ ሊኖረው የሚችለውን ሐዘን ለማተኮር ይሁዳ ጥያቄ ይጠቀማል:: አት “ልጁ ከእኔ ጋር ካልሆነ ወደ አባቴ መመለስ እልችልም“ (አግናኝ ወይም ሽንገላ አዘል ጥያቄዎች ይመልከቱ)
ከባድ መከራ የደረሰበት ሰው በዚያው ሰው ክፉ ነገር እንደመጣበት ተደርጐ ተነግሮአል (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ስሜቱን ሊገታ አልቻለም ማለት ነው ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ማልቀስ ጀምሮ ነበር”
አጠገቡ
እዚህ “ቤት” በፈርዖን ቤተመንሥት ያሉ ሰዎችን ይወክላል፡፡ አት “በፈርዖን በተመንግሥት ያለው ሁሉ” (ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
እርሱን ፈርተው
ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት “ወደ ግብጽ ላመጡኝ ነጋዴዎች እንደ ባሪያ የሸጣችሁኝ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
“አትቈጩ” ወይመ “አትጨነቁ”
ትርጉሙም በግልጽ ሊነገር ይችላል፡፡ አት “እንደ ባሪያ ሸጣችሁኝ እናም ወደ ግብጽ ምድር ላካችሁን”
እዚህ “ሕይወት” ዮሴፍ በረሃቡ ጊዜ ያዳናቸውን ሰዎች ይወክላል:: አት “የብዙ ሰዎችን ሕይወት እንዳድን” (ምትክ ቃላት አጠቃቀም ይመልከቱ)
የማይታረስባቸው ወይም ሰብል የማይሰበሰባቸው አምስት ዓመታት አሉ እዚህ የማይታረስባቸውና ሰብል የማይሰበስብባቸው ሰብሎች ከድርቁ የተነሣ እንደማይመረቱ የሚገልጹ ናቸው:: አት “ረሃቡ ለተጨማሪ አምስት ዓመታት ይቀጥላል” (ምትክ ቃላት አጠቃቀም ይመልከቱ)
“እናንተና ቤተሰቦቻችሁ ከምድር ላይ ፈጽማችሁ እንዳትጠፉ” ወይም “ዘራች ከምድር ላይ እንዲኖር”
ማዳን የተባለው ረቂቅ ስም ማትረፍ በሚለው ሊገለጽ ይችላል:: አት “በታላቅ መንገድ በማትረፍ በሕይወት እንዲትኖሩ” (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
ዮሴፍ ፍርዖንን ማማከሩና መርዳቱ ዮሴፍ እንደፈርዖን አባት ተደርጐ ተገልጾአል:: አት “የፈርዖን መሪ ወይም አማካሪ አድርጐኛል” ወይም “የፈርዖን ዋና አማካሪ አድርጐኛል” (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
እዚህ “ቤት” በቤተመንግሥቱ የሚኖሩ ሰዎችን ይወክላል:: አት “በቤተሰዎቹ ሁሉ ላይ” ወይም “በቤተመግሥቱ ላይ” (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
እዚህ “ምድር” ሰዎችን ይወክላል:: አት “በግብጽ ምድር ሰዎች ሁሉ ላይ ገዥ” (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
ዮሴፍ ከግብጽ ንጉሥ ፈርዖን ሁለተኛ ደረጃ ገዥ ነው ማለት ነው:: ይህ የተነገረው መረጃ ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ከግብጽ ወደ ከነዓን መጓዝ ሲነገር ወደ ላይ መውጣት የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነበር:: አት “ወደ አባቴ ሂዱ”
ይህ ሶስት ደረጃ ያለው ጥቅስ ነው በሁለት ደረጃዎች ቀለል ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል:: አት “እኔ የምለውን ንገሩት እግዚአብሔር ያለህን ሁሉ” (ጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ከከነዓን ወደ ግብጽ መጓዝ ሲነገር ወደ ታች መውረድ የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነበር:: አት “ወደዚህ ወደ እኔ ና”
ችግርን እንደ መድረሻ አድርጐ ይናገራል:: አት “ማጣት” ወይም “ረሀብ” (ዘይቤያዊ አነገር ይመልከቱ)
እዚህ “ዐይኖች” ሙሉ ሰው ይወክላሉ:: አት “እናንተ ሁላችሁና ብንያም ታያላችሁ” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እዚህ አፍ ሙሉ ሰውን ይወክላል፡፡ አት “እኔ ዮሴፍ እነግራችኋለሁ” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
የግብጽ ሰዎች በታላቅነት እንዴት እንደሚያከብሩኝ
ከከነዓን ወደ ግብጽ መጓዝ ሲነገር ወደ ታች መውረድ የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነበር:: አት “አባቴን ወደዚህ አምጡት”
ዮሴፍ ወንድሙን ብንያምን አቀፈውና ሁለቱም አለቀሱ
በጥንታዊቷ ቅርብ ምሥራቅ ዘመድን በመሳም ሰላምታ መስጠት የተለመደ ነበር:: በቋንቋዎ እንዲህ የመሰለ ስሜት ገላጭ ሰላምታ አሰጣጥ ካለ ያን ይጠቀሙ:: ከሌለ ግን ተገቢ የሆነውነ ቃል ይጠቀሙ::
ይህም ዮሴፍ በሳማቸው ጊዜ እያለቀሰ ነበር ማለት ነው
አስቀድመው ሊነጋገሩ ፈርተው ነበር:: አሁን ግን በነጻነት መነጋገር እንደሚችሉ ተሰማቸው:: የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉሙ ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት “ከዚያም በኋላ ወንድሞቹ ከእርሱ ጋር በነጻነት መነጋገር ጀመሩ” (ግምታም እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ ይዞአል:: እንደተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊጠቀስ ይችላል:: እንዲሁም ደግሞ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “የዮሴፍ ወንድሞች እንደመጡ በፈርዖን ቤተመንግሥት ያለው ማንኛውም ሰው ሰማ” (ጥቅስን በጥቅስ ውስጥና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅስ እናም ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
የፈርዖንን ቤተመንሥት ይወክላል
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ ይዞአል:: እንደተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊጠቀስ ይችላል:: አት “አህዮቻቸውን እንዲጭኑና ወደ አባታቸውና ቤተሰቦቻውው ወደ ከነዓን እንዲሄዱ ለወንድሞችህ ንገራቸው፤ ወደዚህ እንዲመጡና እኔም እጅግ ለም ከሆነው የግብጽ ምድር እንደሚጣቸወ፤ የምንሰጠውን በረከት እንደሚመገቡ ደግሞም ንገራቸው” (ጥቅስን በጥቅስ ውስጥና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅስ ይመልከቱ)
እኔም እጅግ ለም የሆነውን የግብጽ ምድር እሰጣችኋለሁ
ምድርቱ የሚትሰጠው መልካም እህል እንደ ምድሪቱ ስብ ተደርጐ ተቆጥሮአል:: አት “የምድሪቱንም እህል ትመገባላችሁ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ዮሴፍ ለወንድሞቹ ምን መናገር እንዳለበት ፈርዖን መናገሩን ቀጠለ
ይህ በዚህን ጊዜ ማለት አይደለም ነገር ግን ለሚቀጥለው ጠቃሚ ነጥብ/ ቁም ነገር ትኩረት እንዲሰጥበት ተጠቅሞአል
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ ይዞአል:: እንደተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊጠቀስ ይችላል:: አት “ደግሞም ከግብጽ ምድር ልጆቸችሁንና ሚስቶቻችሁን እናም አባታችሁንም ይዘው እንዲመጡ የሚያጓጉዙበትን ሠረገላዎች እንዲወስዱ ንገራቸው እኔም በግብጽ መልካም የሆነውን ስለሚሰጣቸው ንብረታችሁን ይዘው ለመምጣት ምንም አይጨነቁ (ጥቅስን በጥቅስ ውስጥና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅስ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት “ደግሞም እንትነግራቸው አዝሃለሁ ወይም ደግሞም ንገራቸው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሠረገላዎች ሁለት ወይም አራት ጐማ ያላቸው የጭነት ሠረገላዎች ናቸው እንስሳት ተሳቢውን ይገትቱታል
ለጉዞአቸው የሚያስፈልጋቸውን ሰጣቸው
አምስት መለወጫ ልብስ ከተሰጠው ከብንያምን በስተቀር ሌሎች አያንዳንዳቸው ሁለት መለወጫ ልብስ ተቀብለዋል (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
3ዐዐ ጥሬ ብር (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
አህዮቹ በሥጦታው ተካትተዋል (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ተገቢ ትርጉሞች የሚያጠቃልሉት 1) አትከራከሩ 2) አትኮራረፉ
ከግብጽ ወደ ከነዓን መጓዝ በሚነገርበት ጊዜ “ወደላይ” የሚለው ቃለ መጠቀም የተለመደ ነው
እዚህ “የግብጽ ምድር” የግብጽ ሰዎችን ይወክላል አት በግብጽ ሰዎች ሁሉ ላይ ገዥ ሆኖአል:: (ምትከ ቃላት አጠቃቀም ይመልከቱ)
እነርሱ የተናገሩትን እንደ እውነት መቀበል አቃተው
ለያዕቆብ ነገሩት
ዮሴፍ የነገራቸውን ማንኛውንም ነገር
እዚህ መንፈስ ሙሉ ሰው ይወክላል፡፡ አት “አባታቸው ያዕቆብ ከጭንቀቱ/ከሐዘኑ ተሻለው” ወይም “አባታቸው ያዕቆብ እጅግ ደስተኛ ሆነ” (ምትክ ቃላት አጠቃቀም የመልከቱ)
ወደ ቤርባህ መጣ
“አዎን እየሰማሁ ነኝ”
ከከነዓን ወደ ግብጽ መጓዝ በሚነገርበት ጊዜ “ወደ ታች መውረድ” የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነው::
እዚህ አንተን የሚለው ነጠላ አገላለጽና ያዕቆብን የሚያመለክት ነው እዚህ ያዕቆብ ታላቅ የሚሆነውን የእርሱን ዘር ይወክላል አት ብዙ ትውልድ እሰጥሃለሁና እነርሱም ታላቅ ሕዝብ ይሆናሉ (አንተ የሚለውን ቃል አጠቃቀምና ምትክ ቃላት አጠቃቀም ይመልከቱ)
ወደ ግብጽ
ተሰፋ የተሰጠው ለያዕቆብ ነው ነገር ግን ተስፋው የሚፈጸመው ለእስራኤል ትውልድ ሁሉ ነው አት በእርግጥ ዘርህን ከግብጽ ምድር አወጣለሁ (አንተ የሚለውን ቃል አጠቃቀምና ምትክ ቃላት አጠቃቀም ይመልከቱ)
ከግብጽ ወደ ከነዓን መጓዝ በሚነገርበት ጊዜ “ወደላይ መውጣት” የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነው::
የራሱ እጆች ዐይኖችህን ይገጥሟቸዋል የሚለው ሀረግ እስራኤል በሚሞትበት ጊዜ ዮሴፍ እንደሚገኝና በሞቱ ጊዜ የዮሴፍ እጆች የያዕቆብን የዐይን ሽፋሽፍቶች እንደሚዘጉ የሚናገርበት መንገድ ነው:: አት “ዮሴፍም ቢሆን በሞትህ ዕለት ይገኛል” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው ዐይኑን ከፍቶ በሚሞበት ጊዜ የዐይኑን ሽፋሽፍቶች መበሳብ መዝጋት የተለመደ ባህል ነበር:: የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ከዚያ ወጣ
“ሠረገሎች” ሁለት ወይም አራት እግር ያላቸው የጭነት ሠረገሎች ናቸው እንስሳት ተሳቢውን ይጐትቱታል:: በዘፍትረት 45:19 ሠረገሎች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
“ያገኙትን” ወይም “ያፈሩትን”
ያዕቆብ ከራሱ ጋር ይዞአቸው መጣ
ወንድ የልጅ ልጆች
ሴት የልጅ ልጆች
ይህ ጸሐፊው የሚዘረዝራቸውን የሰዎች ስሞች ያመለክታል፡፡
የእስራኤል ቤተሰብ አባላት ሄኖኀ ፌሉሶ አስሮንና ከርሚ…ይሙኤል ያሚን ኦሃድ ያኪን ጾሐርና ሳኡል …ጌድሶን ቀዓትና ሜራሪ፤ እነዚህ ሁሉ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ ይሁዳ ከሚስቱ ከሰዋ የወለዳቸው ወንዶች ልጆች ነበሩ:: በዘፍጥረት 38:3-5 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
እነዚህ ይሁዳ ከምራቱ ከታማር የወለዳቸው ወንዶች ልጆች ነበሩ:: በዘፍጥረት 38:29-30 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
እነዚህ ሁሉ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ የልያ ሴት ልጅ ስም ነው በዘፍጥረት 30:21 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::(ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እዚህ ወንዶች ልጆችና ሴቶች ልጆች የያዕቆብ ወንዶችና ሴቶች ልጆች እና የልያ የልጅ ልጆች ያመለክታል አት በአንድነት 33 ወንዶችና ሴቶች ልጆችና የልጅ ልጆች ነበረው (ቁጥሮች ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የልያ ሴት አገልጋይ ስም ነው:: በዘፍጥረት 29:24 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ ከዘለፋ የተወለዱ አሥራ ስድስት ልጆች የልጅ ልጆችና የልጁ ልጅ ልጆች ናቸው (ቁጥሮች ይመልከቱ)
የሴት ስም ነው:: በዘፍጥረት 41:45 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የወንድ ስው ስም ነው:: በዘፍጥረት 41:45 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ኦን የጸሐይ አምላክ ረሐ አምልዕኮ ማዕከል ያለባትና የጸሐይ ከተማ ደግሞም ሄልዮቱ የተባለች ከተማ ነች:: በዘፍጥረት 41:45 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ሰዎች ስሞች ናቸው:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ራሔል የወለደቻቸው 14 ወንዶችና የልጅ ልጆች ናቸው
እነዚህ የወንድ ሰዎች ስሞች ናቸው:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የራሔል ሴት ባሪያ ወይም አገልጋይ ስም ነው:: በዘፍጥረት 29:29 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ ባላ የወለደቻቸው 7 ልጆችና የልጅ ልጆች እንደሆኑ ያመለክታል (ቁጥሮች ይመልከቱ)
66 (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
7ዐ (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
የጌሜምን መንገድ እንዲያሳያቸው
እዚህ “ዮሴፍ” አገልጋዮቹን ወይም ባሪያዎቹን ይወክላል:: አት “የዮሴፍ አገልጋዮች ሠረገላውን አዘጋጁለትና ዮሴፍም ….ወጣ” (ምትክ ቃላት ይጠቀሙ)
“ወደ ላይ ወጣ” የሚለው ሀረግ የተጠቀመው ዮሴፍ አባቱን ሊገናኘው ወደ ከፍታማ ሥፍራ ስለተጓዘ ነው:: አት “እስራኤልን ሊገናኘው ሄዴ”
እንገቱ ላይ ተጠመጠመና ረጅም ጊዜ አለቀሰ
“አሁን ለሞት ተዘጋጅቻለሁ” ወይም “አሁን እንግዲ የሚሞተው በደስታ ነው”
እዚህ “ፊት” ሙሉ ሰው ይወክላል”” ያዕቆብ ዮሴፍን በማየቱ የተሰማውን ደስታ ይገልጻል:: አት “አንተን እንደገና በሕይወት ስላየሁህ” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እዚህ ቤት ቤተሰቡን ይወክላል:: አት “የአባቱን ቤተሰብ” ወይም “የአባቱን ቤተሰዎች” (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
ወደ አንድ ትልቅ ባለሥልጣን ሄዶ መናገር ወደ ላይ ወጣ የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነበር አት ለፈርዖን ለመናገር እሄዳለሁ
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስን ይዞአል ይህ በተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ወንድሞቼ …ያላቸውን ሁሉ… ለፈርዖን እነግረዋለሁ” (ጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የተጠቀመው በታሪኩ ስለተከሰተው ዋና ክስተት ለማመልከት ነው፡፡ በቋንቋዎ ይህንን የሚገልጹበት መንገድ ካለ የጠቀሙ
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስን ይዞአል:: ይህ በተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ምን ሥራ ታከናውናላችሁ ብሎ ቢጠይቃችሁ” (ጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስን ይዞአል:: ይህ በተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት “እንዲህ በሉት….እኛና አባቶቻችን ሁላችን…” (ጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
የዮሴፍ ቤተሰቦች ለፈርዖን ሲናገሩ ራሳቸውን ባሪያዎችህ ብለው ማቅረብ አለባቸው:: ይህ ለአንድ ታላቅ ባለሥልጣን የሚነገርለት መንገድ ነው:: ይህም እንደ አንደኛ ወገን ሰው ሊገለጽ ይችላል:: አት “እኛ አገልጋዮችህ” (አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
“ጸያፍ” የሚለው ረቂቅ ስም “የሚያስጠላ” በሚለው ቅጽል ስም ሊተረጐም ይችላል:: አት “ግብጻዊያን የከብት ጠባቂዎችን እንደ ጸያፍ ይቆጥሩ ነበር” (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
UDB ክስተቶች በቅደም ተከተል ሲያስቀምጥ ULB ጸሐፊው እንዳስቀመጠ ይዘረዝራል (የክስተቶች ቅደም ተከተል ይመልከቱ)
ባሪያዎችህ በጎችን እናረባለን
የዮሴፍ ወንድምች ራሳቸውን እንደ “ባሪያዎችህ” ያቀርቡታል:: ይህ ብዙ ኃላፊነት ላለው ሰው የሚነገርለት መደበኛ መንገድ ነው:: ይህም እንደ አንደኛ ወገን ሰው ሊገለጽ ይችላል:: አት “እኛ ባሪያዎችህ ወይም እኛ” (አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
“እኛና ቅድመ አባቶቻችን ሁላችን” ወይም “እኛና አባቶቻችን ሁሉ”
በግብጽ ለጊዜው ለመኖር መጥተናል
በጎች የሚሠሩበት ሣር የለምና
ይህ በዚህን ጊዜ ማለት አይደለም ነገር ግን ለሚቀጥለው ዋና ነገር ትኩረት ለመስጠት ነው::
“የግብጽ ምድር ለአንተ ክፍት ነው” ወይም “መላው የግብጽ ምድር በአንተ እጅ ነው”
አባትህንና ወንድሞችህን ምርጥ በሆነው በጌሤም ምድር አኑራቸው
ይህ የሚገለጸው ከብት የማርባት ችሎታ እንዳላቸው ነው:: አት “ከመካከላቸው ከብት በማርባት ትልቅ ችሎታ ያላቸውን የሚቃውቅ ከሆነ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እዚህ “ባረከው” የሚለው ለዚያ ሰው አዎንታዊና ጠቃሚ ነገሮች እንዲሆኑለት መሻቱን ገለጸ ማለት ነው
እድሜህ ስንት ዓመት ነው?
የእንግድነቴ ዘመን የሚለው ሀረግ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ በመዘዋወር በምድር ላይ ምን ያህል እንደኖረ ያመለክታል:: አት “በምድር ላይ በእንግድነት ያሳለፍኩት ዘመን 13ዐ ዓመት ነው” (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ከአብርሃምና ከይስሐቅ የሕይወት ዘመን ጋር ስነጻጸር ዮሴፍ የሕይወቱ ዘመን አጭር እንደሆነ ይናገራል
ያዕቆብ በሕይወቱ ብዙ ሥቃይና ችግር ተለማምዶአል
ከዚያም ዮሴፍ አባቱንና ወንድሙን ተንከባከባቸው በሚኖሩበት ሥፍራ እንዲመሠረቱ አደረገ
ይህ የጐሼም ምድር ሌላው ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እዚህ “ልጆች” በቤተሰብ ጥገኝነት ያሉ ትናንሽ ልጆች ማለት ነው:: አት “በየቤተሰቡ በሚገኙ ትናንሽ ልጆች ቁጥር”
ይህ ቃል ዋናው ታሪክ በመሃል የሚቋረጥበትን ለማመልከት ተጠቅሞአል:: በዚህ ጸሐፊው የታሪኩን አድስ ክፍለ መናገር ይጀምራል::
ይህ በእነዚህ አገሮች የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል አት የግብጽ ሰዎችና የከነዓን ሰዎች (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
ተቀጨ ወይም ደከመ
ዮሴፍም የግብጽና የከነዓን ሰዎች ገንዘባቸውን ሁሉ ከዮሴፍ እህል ለመሸመት አውለዋል
ገንዘቡን እንዲሰበስቡና እንዲያመጡ ዮሴፍ አገልጋዮቹን እንዳዘዘ ይገመታል (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
እዚህ ምድር በዚያ ምድር የሚኖሩ ሰዎችን ይወክላል:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት “የግብጽና የከነዓን ሕዝቦችም ገንዘባቸው ባለቀ ጊዜ” (ምትከ ቃላት አጠቃቀምና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ከግብጽ ምድር እና ከከነዓን ምድር
ሰዎች እህል ለመሸመት እንዴት እንደጓጉ ትኩረት ለመሰጠት ጥቃቄ ይጠቀማሉ፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጐም ይችላል፡ አት “ገንዘባችን ስላለቀብን እባካችሁ እንድንሞት አታድርጉ!” (ሽንገላ አዘል አግናኝ ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
እህል ምግብን በአጠቃላይ ይወክላል:: አት “እህልን ሰጣቸው” ወይም “እህልን አደላቸው” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ሰዎች ወደ ዮሴፍ መጡ
ሰዎችን ዮሴፍን እንደ” ጌታችን” ያመለክታሉ ይህ ትልቅ ሥልጣን ላሌው ሰው የሚነገርለት መደበኛ መንገድ ነው:: ይህ እንደ ሁለተኛ ወገን ሰው ሊገለጽ ይችላል:: አት” ከጌታችን የምንሰውረው የለም” ወይም “ከአንተ የምንሰውረው የለም” (አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
እዚህ ፊት ዮሴፍን ያመለክታል:: አት “ለጌታችን የምንሰጠው የቀረ የለንም” (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
እዚህ ዐይኖች የዮሴፍን እይታ ያመለክታሉ ሰዎች እህልን ለመግዛት ምንኛ እንደጓጉ ለማተኮር ጥያቄ ይጠቀማሉ ይህ ጥያቄ እንደ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል:: አት “እኛ ስንሞት ምድራችም ስትጐዳ እባክህን እንዲሁ ዝም ብለህ አትመለከተን” (ምትክ ቃላት አጠቃቀምና ሽንገላ አዘል አግናኝ ጥያቄዎችን ይጠቀሙ)
የተዘራበት ዘር ስለሌለባት ምድሪቱ የተጐዳችና ጥቅም የሌላት መሆንዋ ምድሪቱ እንደሚትሞት ተደርጐ ተነግሮአል (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ስለዚህ ምድሪቱ የፈርዖን ሆነች
ነገር ግን የካህናቱን መሬት አልገዛም
ድርጐ በቋሚነት አንድ ሰው ለሌላ ሰው የሚሰጠው የገንዘብ ወይም የመግብ መጠን ነው:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ፈርዖን በየዕለቱ ለካህናት የተወሰነ ምግብ ይሰጥ ነበር” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ፈርዖን ከሰጣቸው ይመገቡ ነበር
ሊትዘሩ ትችላላችሁ
አምስት እጅ የሚለው ቃል ክፍልፋይ ነው፡፡ አት “በመከር ጊዜ እህላችሁን በአምስት መደብ ትከፍላላችሁ አንዱን መደብ እንደክፍያ ለፈርዖን ትሰጡታላችሁ እናም አራቱ መደቦች ለእናንተ ይሆናሉ” (ክፍልፋዮችን ይመልከቱ) ለቤተሰቦቻችሁና ለልጆቻችሁ ምግብ ታደርጉታላችሁ (የተደበቁትን ስለመግልጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ሞገስ ማግኘት የሚለው ሀረግ በአንድ ሰው ተቀባይነትን ማግኘት የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው:: ደግሞም ዐይኖች ማየትንና ማየት ሃሳብንና በየናን ይወክላል:: አት “በእኛ ከተደሰትክ” (ፈሊጣዊና ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“በግብጸ ምድር ላይ” ወይም “በመላው የግብጽ ምድር”
ጸሐፊው እስከጻፈበት ጊዜ ድረስ
በዘፍጥረት 47:24 አንድ እምስተኛ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
በዙ የሚለው ቃል እንዴት እንደአፈሩ ይገልጻል እነርሱም ብዙ ልጆች ነበሩአቸው (ድርብ ቃላት ይመልከቱ)
እዚህ ፍሬያማ መበልጸግ ወይም ብዙ ልጆች መኖር ማለት ነው
17 ዓመታት (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ያዕቆብ የኖረው 147 ዓመት ነው (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ይህ ጊዜ እንደሚጓዝና አንድ ቦታ እንደሚመጣ ይናገራል:: አት “እስራኤል የሚሞትበት ጊዜ እንደደረሰ” (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
እዚህ ዓይኖች የማየት ምትክ ቃል ነው እናም ማየት ሃሳብን ወይም አመለካከትን ይወክላል:: አት “በአንተ ፊት ሞገስ ካገኘሁ ወይም ካስደሰትኩህ” (ምትክ ቃላትና ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ በዚህን ጊዜ ማለት አይደለም ለሚቀጥለው ጠቃሚ ነጥብ ትኩረት እንዲሰጥበት ነው
አንድ ሰው በአንድ ሰው ተቀባይነቱን ማረጋገጥ ማለት ነው ፈሊጣሊ አነጋገር ይመልከቱ
ለጠንቃቃ ቃል መግባት የሚደረግ ምልክት ነው በዘፍጥረት 24:2 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
በጐነት እና ታማኝነት የተባሉ ረቂቅ ስሞች እንደ ቅጽል ስሞች ሊተረጐሙ ይችላሉ አት በበጐነትና በታማኝነት አድርግልኝ ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ
እባክህን የሚለው ለዚህ ጥያቄ እጽንዖት ይሰጣል
ማንቀላፋት መሞትን ለዘብ ባለ ቃል የሚገልጽ ነውፀፀ አት “በሚሞትበትና ከዚህ ቀደም የሞቱ ቤተሰቦቼን በሚገናኝበት ጊዜ” (ንኀብነት ወይም ለዘብ ባለና በተዘዋዋሪ መንገድ አንድን ነገር የመግልጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
“ተስፋ ስጠኝ” ወይም “ማልልኝ”
“ተስፋ ሰጠው” ወይም “ቃል ገባለት”
ይህ ሀረግ የታሪኩ አድስ ክፍል መጀመሩን ለማመልከቱ ተጠቅሞአል (አድስ ክስተት ስለማስታወቅ ይመልከቱ)
አደ ሰው ለዮሴፍ ነገረው
ስማ ፤አባትህ፤ እዚህ “እየው” የሚለው ቃል የዮሴፍን ትኩረት ለማግኘት ተጠቅሞአል::
ስለዚህ ዮሴፍ ይዞ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት “አንድ ሰው ለያዕቆብ በነገረው ጊዜ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ልጅህ ዮሴፍ መጥቶአል
እዚህ እስራኤል ተነሥቶ በአልጋው ሊቀመጥ የታገለውን አንድ ሰው አንድን ዕቃ እንደሚሰበስብ ብርታትን እንደሰበሰበ አድርጐ ጸሐፊው ይናገራል:: አት “በአልጋው ተነሥቶ ሊቀመጥ እስራኤል ከፍተኛ ጥረት አድርጐአል ወይም በአልጋው ተነሥቶ ሊቀመጥ እስራኤል ታግሎአል” (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይጠቀሙ)
ይህ የከተማ ስም ነው:: በዘፍጥረት 28:19 የዚህን ከተማ ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ በሌላ ሀረግ እንደሚጀምር እንደ አዲስ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል:: “በከነዓን ምድር ባረከኝ እናም እንዲህ አለኝ”
እግዚአብሔር መደበኛ በረከትን በአንድ ሰው ላይ እንዳደረገ ያመለክታል
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስን ይዞአል እንደተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል አት ፍሬያማ እንደሚያደርገኝና እንደሚያበዛች ተናግሮኛል:: እናም ለብዙ ሕዝብም ጉባዔ እንደሚያደርገኝና ይህችንም ምድር ከእኔ በኋላ ለዘላለም ርስት አድርጐ ለዘሬ እንደሚሰጠኝ ነግሮኛል (ጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
እዚህ ቦታ እነሆ የተጠቀመው እግዚአብሔር ሊናገር ስላለው ነገር ያዕቆብ ትኩረት እንዲሰጥ ለማንቃት ነው
አበዛሃለሁ የሚለው ሀረግ እግዚአብሔር እንዴት ያዕቆብን ፍሬያማ እንደሚያደርገው ይገልጻል:: አት “ብዙ ዘር/ትውልድ እሰጥሃለሁ” (ድርብ ቃላትና ፈሊጣዊ አነጋገር ይጠቀሙ)
እዚህ አንተ ያዕቆብን ቢያመለክትም የያዕቆብን ትውልድ ይወክላል አት “ትውልድህን ብዙ ሕዝቦች አደርጋለሁ” (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
ቋሚ ርስት
ይህ በዚህን ጊዜ ማለት አይደለም ነገር ግን ለሚቀጥለው ዋና ነጥብ ትኩረት እንዲሰጥበት ተጠቅሞአል
እንደ ዮሴፍ ወንድሞች ኤፍሬምና ሚናሴ ከምድሪቱ ክፍል የየራሳቸውን ርስት ይቀበላሉ
ተገቢ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው 1 እንደ ሚናሴና ኤፍሬም ነገዶች ሌሎች የዮሴፍ ልጆች ምድሪቱን ይወርሳሉ 2 ዮሴፍ ከኤፍሬምና ሚናሴ የተለየ ምድር የሰጠዋል እናም የዮሴፍ ሌሎች ልጆች ያን ምድር ይወርሳሉ አት በርስት ድልደላቸው በወንድሞቻቸው ስም ይቆጠራሉ
ይህ የቤተልሔም ከተማ ስም ነው:: በዘፍጥረት 35:16 የዚህን ከተማ ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ጸሐፊው የዳራ መረጃ ይሰጣል (የዳራ መረጃ ይመልከቱ)
እነዚህ የማን ወንዶች ልጆች ናቸው?
አባት ልጆቹንና የልጅ ልጆቹን እብዛኛውን ጊዜ መደበኛ በረከት ይባርካል
በዚህን ጊዜ የሚለው ቃል የተጠቀመው ታሪኩ ወደ እስራኤል ዳራ መረጃ እንደተቀየረ ለማመልከት ነው (ዳራ መረጃ ይመልከቱ)
እስራኤል ሳማቸው
እዚህ “ፊት” ሙሉ ሰው ይወክላል:: አት እንደገና አይሃለሁ (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን አንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ዮሴፍ ልጆቹን በእስራኤል ጭን ወይም ጉልበት ላይ ማስቀመጡ እስራኤል እንደራሱ ልጆች እንደተቀበላው የሚገልጽ ምልክት ነው:: ይህም ለልጆች የወራሽነት መብት ከያዕቆብ ያስገኛል (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
ዮሴፍ ለአባቱ ክብርን ለመስጠት ወደ ምድር አጐንበሶ ሰገደ (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
እስራኤል ቀኝ እጁን በሚናሴ ላይ እንዲያደርግ ዮሴፍ ልጆቹን ያስቀምጣቸዋል ሚናሴ ታላቅ ወንድም ነው እናም ቀኝ እጅ ትልቅ በረከት የመቀበል ምልክት ነው (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
ቀኝ እጁን በኤፍሬም ራስ ላይ ማኖር እርሱ ትልቅ በረከት እንዲቀበል ምልክት ነበር (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
ዮሴፍ ደግሞ ኤፍሬምንና ሚናሴን ይወክላል:: ዮሴፍ አባት ስለሆነ እርሱ ብቻውን ተጠቅሶአል (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን ማገልገል በእግዚአብሔር ፊት እንደመሄድ ተደርጐ ተነግሮአል አት አያቴ አብርሃምና አባቴ ይስሐቅ ያገለገሉት እግዚአብሔር (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እረኛ በጐቹን እንደምንከባከብ እግዚአብሔር እስራኤልን ተንከባክቦታል አት እረኛ እንስሳትን እንደሚንከባከብ የተንከባከበኝ (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ተገቢ ትርጉሞች አት እግዚአብሔር ያዕቆብን ለመጠበቅ የላከውን መልአክ ያመለክታል 2 ይህ እግዚአብሔር ያዕቆብን ለመጠበቅ በመልአክ መልክ የተገለጸውን ያመለክታል
አዳነኝ
እዚህ ስም ሰውን ይወክላል ስሜ በእነርሱ ይጠራ የሚለው ሀረግ አንድ ሰው ከሌላ ሰው የተነሣ እንዲታወስ የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ከኤፍሬምና ሚናሴ የተነሣ ሰዎች አብርሃም ይስሐቅንና እኔን ያስታውሱ” (ምትክ ቃል : ፈሊጣዊ አነጋገርና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እዚህ እነርሱ ኤፍሬምንና ሚናሴን ቢያመለክትም የእነርሱ ትውልድንም ይወክላል:: አት “በምድር ሁሉ ላይ የሚኖር ብዙ ትውልድ ይኑራቸው” (ምትክ ቃል እጠቃቀም ይመልከቱ)
ቀኝ እጅ በኩር ወንድ ልጅ የሚያገኘው ትልቅ በረከት ምልከት ነበር (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
እዚህ እርሱ ሚናሴን ቢያመለክትም የእርሱን ትውልድ ይወክላል አት ታላቅ ልጅህ ብዙ ትውልድ ይኖረዋል እናም ታላቅ ሕዝብ ይሆናል (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
በዚያ ዕለት እንዲህ ብሎ
የእስራኤልም ሰዎች ሌሎችን በሚባርኩበት ጊዜ በስማችሁ ይባርካሉ
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስን ይዞአል ይህም እንደ ተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት “በእናንተ ስም እግዚአብሔር ሌሎችን ሰዎች እንደ ኤፍሬምና እንደ ሚናሴ እንዲያደርግ ይጠይቁታል” (ጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥ ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
እስራኤል ኤፍሬምን አስቀድሞ መጥራቱ ኤፍሬም ከሚናሴ ታላቅ እንደሚሆን የሚገልጽ ነው
ለኤፍሬም ትልቁን በረከት መስጠትና ኤፍሬም ከሚናሴ የተሻለ አድርጐ መውሰድ እስራኤል በአካል ኤፍሬምን ከሚናሴ በፊት እንዳስቀመጠው ተደርጐ ተገልጾአል (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እዚህ “እናንተ” “የእናንተ” ብዙና የእስራኤልን ሕዝብ ሁሉ ያመለክታል (“እናንተ” አጠቃቀም ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ እንደሚረዳና እንደሚባረካቸው የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው አት እግዚአብሔር ይረዳችኋል ወይም እግዚአብሔር ይባርካችኋል (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ወደ ዘራችሁም ወይም ትውልዳችሁም ምድር
ተገቢ ትርጉሞች 1 ከወንድሞቹ ይበልጥ ብዙ ክብርና ሥልጣን ለዮሴፍ መሰጠቱ እርሱ በአካል ከሌሎች የበላይ ተደርጐ ተገልጾአል:: አት “ለአንተ ከሌሎች ለሚትበልጠው የተራራውን ዐምባ ሰጠሁህ” ወይም 2)ያዕቆብ ለዮሴፍ ወንድሞች ከሚሰጠው መሬት በላይ ለዮሴፍ እንደሚሰጠው ይገልጻል:: አት “ለአንተ ለወንድሞችህ ከሰጠሁት በላይ ridge ሰጠሁህ የተራራውን ዐምባ ሰጠሁህ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እዚህ አንተ በነጠላ የተገለጸና ዮሴፍን ያመለክታል (አንተ አጠቃቀም ይመልከቱ)
እዚህ ሰይፍ እና ቀስት በጦርነት መዋጋትን ያመለክታሉ፡፡ አት “የተዋጋሁትና ከአሞራዊያን እጅ የወሰድሁት ምድር” (ምትክ ቃላት አጠቃቀም ይመልከቱ)
ይህ ያዕቆብ ልጆቹን የሚባርከውን መጨረሻውን በረከት የጀምራል:: ይህም እስከ ዘፍጥረት 49:27 ይቀጥላል የያዕቆብ ምርቃቶች በግጥም መልክ ተጽፈዋል (ሥነ ግጥሞችን ይመልከቱ)
ሁለቱ ዐረፍተ ነገሮች ትኩረት ለመስጠት ተመሣሣይ ሃሳብ ይናገራሉ አት ወደ አባታችሁ ኑና በጥንቃቄ አድምጡ (ተመሣሣይ ተነጻጻሪ ይመልከቱ)
ያዕቆብ ራሱን እንደሶስተኛ ወገን ሰው ያቀርባል እንደአንደኛ ወገን ሰው ሊገለጽ ይችላል አት ልጆች ሆይ እኔን አባታችሁን ስሙ (አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን ሰው አጠቃቀም ይመልከቱ)
የበኩር ልጄ ኃይሌ የጉብዝናዬ መጀመሪያ የሚሉ ሀረጐች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው ኃይል እና ጉብዝና የሚሉ ቃሎች የያዕቆብ ልጅ የመውለድ አቅሙን ያመለክታሉ በኩር እና መጀመሪያ የሚሉ ቃላት ሮቤል በኩር ልጁ እንደሆነ ይገልጻሉ (ተመሣሣይ ተነጻጻሪ ይመልከቱ)
ይህ እንደ አድስ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል አት በክብርና በኃይል የመጀመሪያ ትሆናለህ ወይም በክብርና በኃይል ማንኛውንም ሰው ትበልጣለህ
ያዕቆብ ሮቤል ቁጣውን እንደማይችል ለማተኮር በከባድ ማዕበል እንደሚዋልል ውሃ አድርጐ ያቀርበዋልና እርሱ የተረጋጋ አይደለም (ተመሣሣይ አባባል ይመልከቱ)
በወንድሞችህ መካከል የመጀመሪያ ወይም አለቃ አትሆንም
እዚህ መኝታና አልጋ የያዕቆብን ቁባት ባላን ያመለክታሉ ያዕቆብ ሮቤል ከባላ ጋር የተኛበትን ያመለክታል (ዘፍጥረት 35:22 ይመልከቱ) አት “ወደ አልጋዬ ስለወጣህና በቁባቴ ከባላ ጋር ስለተኛህ አዋርደህኛልና” (ምትክ ቃላት አጠቃቀም ይመልከቱ)
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው (ተመሣሣይ ተነጻጻሪ ይመልከቱ)
ይህ በትውልድ ወንድሞች መሆናቸውን አይገልጽም ያዕቆብ የሴኬም ሰዎችን ለመግደል አብረው መሥራታቸውን ለማተኮር ነው፡፡
ሰዎችን ለመጉዳትና ለመግደል ሰይፎቻቸውን ይጠቀማሉ
ያዕቆብ ራሱን ለመግለጽ ነፍሴ እና ልቤ የሚሉ ቃሎችን ይጠቀማልና ክፋን ለማድረግ ከሚያቅዱት ጋር ባለመተባበሩ ሌሎች ሰዎችና እግዚአብሔርም ደግሞ እጅግ እንዳከበሩት ይናገራል (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ጉባዔያቸው ውስጥ አልገኝ እነዚህ ሁለቱ ሀረጐች በመሠረቱ ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው ያዕቆብ ሁለቱን በማገናኘት በክፉ እቅዳቸው እንደማይሳተፍ አበክሮ ይገልጻል አት ማንኛውንም እቅድ ለማዘጋጀት ከእነርሱ ጋር አልተባበርም (ተመሣሣይ ተነጻጻሪ ይመልከቱ)
ስምዖንና ለዊ ለዕይታ ብለው ቤሬዎችን አስነክሰዋል
ይህ የእንስሳትን ቋንጃ በመቁረጥ እንዳይራመዱ ማድረግ ነው
እግዚአብሔር ስምዖንና ሌዊን የሚረግመው እግዚአብሔር ቁጣቸውንና ንዴታቸውን እንደሚረግም ተደርጐ የገልጾአል:: (ዘይቤያዊ አነጋገርና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
አብዛኛውን ጊዜ ነብይ ትንቢትን ሲናገር የሚናገረው ቃል እግዚአብሔር እንደሚናገር ይቆጠራል:: ይህም የሚናገረው ነበዩና እግዚአብሔር እንዴት እንደተቆራኙ ነው::
እረግማለሁ የሚለው ቃል የታወቀ ነው አት ንዴታቸው ጭከናን የተሞላ ስለሆነ እረግማለሁ (የተደበቁትን የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
“እኔ” እግዚአብሔርን ያመለክታል:: “እነርሱ” ስምዖንንና ለዊን ቢሆንም ምትክ ቃል ስለሆነ ለትውልዳቸውም ይሆናል:: “ያዕቆብ”ና “እስራኤል” ተወራራሽ ስሞችና የእስራእል ሕዝብ የሚተኩ ናቸው:: አት ትውልዳቸውን እበትናለሁ በእስራኤልም ሰዎች መካከል አሠራጫለሁ (ምትክ ቃላትና ተመሣሣይ ተነጻጻሪ አባባል ይመልከቱ)
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው (ተመሣሣይ ተነጻጻሪ ይመልከቱ)
ሁለተኛው ዐረፍተ ነገር ለአንደኛው ምክንያት ነው ይህ “ስለ” ወይም “ምክንያቱም/የተነሣ” አገናኝ ቃላትን በመጠቀም ግልጽ ሊሆን ይችላል:: አት “ስለ እጅህ ያመሰግኑሃል” ወይም “ከእጅህ የተነሣ ያመሠግኑሃል” (አገናኝ ቃላት ይመልከቱ)
“ጠላቶችህን ታሸንፋለህ” የሚል አባባል ነው:: (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ለአንድ ሰው እጅ መንሣት ወይም አክብሮት በትህትና ለመግለጽ ጐንበስ ማለትን ይገልጻል (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
የአንበባ ደቦል እንደሆነ ስለ ይሁዳ ያዕቆብ ይናገራል:: ያዕቆብ የይሁዳን ጥንካሬ በአትኩሮት ይገልጻል:: አት “ይሁዳ እንደ አንበሳ ደቦል ነው” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“አንተ ልጄ ከአደንህ ተመለስህ”
ያዕቆብ ይሁዳን ከእንስት አንበሳ ጋር ያነጻጽራል አት እንስት አንበሳ በአደን ቀዳማይና ቡድንዋን የሚትከላከል ነች (ተመሣሣይ አባባል ይመልከቱ)
ያዕቆብ ይሁዳ ለሌሎች ሰዎች ምንኛ አስፈሪ እንደሆነ ትኩረት ለመሰጠቅ ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ አት “ማንም ሊቀሰቅሰው አይችልም” (አግናኝ ጥያቄ ይመልከቱ)
በትርና ዘንግ ንጉሥ የሚይዛቸው ያገጡ ረጃጅም በትሮች ናቸው የሥልጣን አገዛዝ የሚተኩ ምልክቶች ናቸው እናም ይሁዳ የእርሱን ዘር ይወክላል:: አት “የአገዛዝ ሥልጣን ሁልጊዜም ለይሁዳ ዘር ይሆናል” (ምትክ ቃላትና ተመሣሣይ ተነጻጻሪ አባባል ይመልከቱ)
ተገቢ ትርጉሞች 1 ሰሎ ማለት ክብር ወይም አድናቆት ማለት ነው አት ሕዝቦች እስኪታዘዙለትና እስክያከብሩት ድረስ ወይም 2 ሰሎ የሴሎ ከተማን ይወክላል አት ገዥ ወደ ሰሎ እስኪመጣና ሕዝቦች እስኪታዘዙለት ድረስ ብዙ ሰዎች እንደሚናገሩት ይህ ትንቢት ከዳዊት ዘር ስለሚመጣው መስህ ነው ዳዊት ከይሁዳ ዘር ነውና
ሕዝቦች ሰዎችን ያመለክታሉ አት ሕዝቦች ሁሉ ይታዘዙለታል (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
ሁለቱም አረፍተ ነገሮች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው የወይኑ ፍሬ ብዙ ሰለሆነ አህያው ፍሬዎችን ቢበላ ጌታው እንደማይገደው ተደረጐ ተገልጾአል:: (ተመሣሣይ ተነጻጻሪ እና ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
የእርሱ ወይም እርሱ በተጠቀሱባቸው ሁሉ ተገቢ ትርጉማቸው 1 የይሁዳን ዘር ያመለክታሉ:: “የእነርሱ” “እነርሱ” ወይም 2) እነርሱ በዘፍጥረት 49:1ዐ ምናልባት ሚናሴን የሚያመለክተውን ገዥ ያመለክታሉ::
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው ይህም በጭማቂዎቻቸው ልብሶቻቸውን ማጠብ እንኳ የሚያስችል ብዙ ወይን ፍሬዎች ይኖራሉ ማለት ነው (ተመሣሣይ ተነጻጻሪ እና ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
አብዛኛውን ጊዜ ወደፊት የሚፈጸሙ ትንብቶች እንደተፈጸመ ተደርጐ ይገለጻል ይህ በአትኩሮት የሚናገረው ክስተቱ በእርግጥ እንደሚፈጸም ነው አት እነርሱ ያጥባሉ ወይም እርሱ ያጥባል (ወደፊት አመላካች ኃላፊ ክስተት ይመልከቱ)
የወይን ጭማቂን እንደ ወይን ደም ያቀርባል ይህም ጭማቂው ምንኛ ቀይ ቀለም እንዳለው ይገልጻል (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ እንደ ቀይ ቀለም ወይን የሰውን ዐይን ቀለም ቅላት ያመለክታል:: ተገቡ አማራጭ ትርጉሞች እነሆ አት 1)ጥቁር ቀለም ያላቸው ዐይኖች ጤናማ ዐይኖች ናቸው ወይም 2) ብዙ የወይን ጠጅ ከመጠጣት የተነሣ የሰዎች ዐይኖች ይቀላሉ (ተመሣሣይ አባባል እና ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ የሰውን ነጭ ጥርስ ከወተት ንጣት ጋር ያነጻጽራል፡፡ ይህም ወተትን የሚጠጡበት ብዙ የሚታለቡ ላሞች እንደሚኖሩ ነው (ተመሣሣይ አባባል እና ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ የዛብሎንን ነገድ ያመለክታል:: የዛብሎት ነገድ ወይም ትውልድ በበሕር ዳር ይኖራል (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
እዚህ እርሱ የዛብሎን ሰዎች የሚወርሱት ወይም የሚገነቡት የባሕር ዳር ከተሞችን ይወክላል እነዚህ የወደብ ከተሞች ለመረከበኞች መጠለያ ይሆናሉ (ምትክ ቃል አጠቃቀም ይመልከቱ)
በባህር ዳር ያለ መሬትና ለመርከቦች መቆሚያ ደኀንነት ያለው ቦታ ማለት ነው
ያዕቆብ ስለይሳኮርና ነገድ ወይም ትውልድ ሲናገር እንደ አህያ ይቆጥራቸዋል ይህም እጅግ የሚሠሩ እንደሚሆኑ በአትኩሮት ይገልጻል የይሳኮር ትውልድ አንደ አጥንተ ብርቱ አህያ ነው (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አብዛኛውን ጊዜ ወደፊት የሚፈጸሙ ትንቢቶች እንደተፈጸመ ተደርጐ ይገለጻል ይህ በአትኩሮት የሚናገረው ክስተቱ በእርግጥ እንደሚፈጸም ነው ይህም በወደፊት ጊዜ ሊገለጽ ይችላል አት “ይሳኮር… ይሆናል” ወይም “የይሳኮር ትውልድ… ይሆናል” (ወደፊት አመላካች ኃላፊ ክስተት ይመልከቱ)
እዚህ ይሳኮር ለነገዱ ምትክ ሆኖ የሚቆም ስም ነው አት “የይሳኮር ትውልዶች… ያያሉ …ይሆናሉ” (ምትክ ቃላት ይጠቀሙ)
ተገቢ ትርጉሞች 1 በጭነት መካከል ይተኛል ወይም 2 በሁለት በጐች አጥር መካከል ይተኛል ደግሞም በሌላ መንገድ ያዕቆብ ስለይሳኮር ልጆች እጅግ እንደሚሠሩና ከዚያም ለእረፍት እንደሚተኙ ይናገራል (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
መልካም እረፍት የሚያገኙበት ቦታና የለማች ምድር
ትከሻውን ለሽክም ያመቻቻል ማለት ሸክምን በመሸከም እጅግ ይሠራል ማለት ነው (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ለሌሎች እንደባሪያ ያገለግላል
እዚህ ዳን ነገዱን ይወክላል የዳን ልጆች በራሱ ሕዝብ ላይ ይፈርዳል ምትክ ቃላት አጠቃቀም ይመልከቱ
ተገቢ ትርጉሞች የራሱ ሕዝብ፤ 1) በዳን ሕዝብ 2) በእስራኤል ሕዝብ
ያዕቆብ ስለዳንና የእርሱ ትውልድ እንደ እባብ አድርጐ ይናገራቸዋል እባብ ምንም ትንሽ ቢሆን መንገደኛውን ከፈረስ ላይ ማውረድ ይችላል እንዲሁ ዳን ትንሽ ነገድ ሲሆን በጠላቶቹ ላይ አደገኛ ነው አት የዳን ልጆች በመንገድ ዳር እንዳለ እባብ ናቸው (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ረቂቅ ስም “ማዳን” እንደ “መዳን” ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት “እግዚአብሔር ሆይ እንዲታድነኝ እጠባብቃለሁ”
“እኔ” ያዕቆብን ያመለክታል
ጋድ ትውልዱን ይወክላል:: አት “የጋድ ልጆች ..ይጠቃሉ ነገር ግን እነርሱ” (ምትክ ቃል ይጠቀሙ)
አሴር የአሴር ልጆችን ይወክላል:: እት “የአሴር ልጆች ማእደ ሰፊ… እናም እነርሱ” ምትክ ቃል ይጠቀሙ
ንፍታሌም የንፍታሌምን ትውልድ ይወክላል:: አት “የንፍታሌም ልጆች.. እነርሱ… ይሆናሉ”
ከዳን ልጆች በመሸሽ በተራራማው የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል
እዚህ የበረከተ የሚለው ምግቡ ጣፋጭ ማለት ነው ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ
ያዕቆብ ስለንፍታሌም ልጆች ለመሮጥ እንደተለቀቀች እንደ እንስት ሚዳቋ እንደሆነ ይናገራል:: ይህም እነርሱ ፈጣን መልእክተኞች እንደሆኑ ነው:: አት “የንፍታሌም ዘሮች እንደተለቀቀች ሚዳቋ ይሆናሉ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ግልገሎች ትናንሽ የሚዳቋ ግልገሎች ናቸው የዕብራይስጡ ቃል ትርጉም ግልጽ አይደለም አንዳንድ ትርጉሞች መልካም ቃል ይሰጣል ወይም መልካም ነገር ይናገራል የሚለውን ተጠቅመዋል (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ዮሴፍ ትውልዱን/ዘሩን ይወክላል ያዕቆብ እነርሱን ብዙ ፍሬ እንደሚያፈራ የዛፍ ቅርንጫፍ አድርጐ ይናገራል:: አት “የዮሴፍ ዘር ፍሬያማ የዛፍ ቅርንጫፍ ነው”
የዛፍ ዋና ቅርንጫፍ
ቅርንጫፎች አድገው ቅጥርን ማልበሳቸው እነዚያ በቅጥር ላይ እንደሚወጡ ተደርጐ ተገልጾአል (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ያዕቆብ ዮሴፍንና ዘሩን መባረክ ይቀጥላል
ቀስቱን የያዘው ሰው መጽናቱ ቀስቱ ራሱ እንደጸና ተደርጐ ተግልጾአል ወደ ጠላቱ በሚያልምበት ጊዜ ቀስቱ እንደሚጸና ይገልጻል አት ወደ ጠላቱ በሚያልምበት ጊዜ ቀስቱን አጽንቶ ይይዛል (ምትክ ቃላት አጠቃቀም እና ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እዚህ “እርሱ” ዘሩን የሚወክለውን ዮሴፍን ነው አት “ቀስቶቻቸውና እጆቻቸው” (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
ቀስትን መያዘ የለመዱ እጆች ስለሆኑ ሙሉ ሰው እንደ እጆች ተገልጾአል:: (ክፍልን እንደሙሉና ሙሉን እንደክፍል የመግልጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
እጆች የእግዚአብሔርን ኃይል ይገልጻሉ:: አት “የሁሉን ቻይ አምላክ ኃይል” (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
እዚህ ስም ሙሉ ሰው ይወክላል አት ከእረኛው የተነሣ (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
ያዕቆብ እግዚአብሔር እረኛ እንደሆነ ይናገራል አት ይህም እግዚአብሔር ሕዝቡን እንደሚመራና እንደሚጠብቅ ይናገራል (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ያዕቆብ እግዚአብሔር ሰዎች የሚወጡበትና ከጠላቶቻቸው የምድኑበት አለት እንደሆነ ይናገራል ይህ የሚያጐላው እግዚአብሔር ሕዝቡን እንደሚጠብቅ ነው (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ያዕቆብ ዮሴፍንና ዘሩን መባረክ ይቀጥላል (ዘፍጥረት 49:22-23 ይመልከቱ)
እዚህ “አንተ” ዘሩን የሚወክለውን ዮሴፍን ያመለክታል አት “የአንተን ዘር በሚረዳ ….በሚባርክህ” (ምትክ ቃላት አጠቃቀም ይመልከቱ)
ሰማይ ተክልን ወይም ሰብልን የሚያሳድገው ዝናብን ይወክላል (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
ጥልቅ ለወንዞችና ለኩሬዎች የሚሆን ውሃ የሚወጣበትን ይወክላል (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
እዚህ ጡቶችና ማህጸን እናቶች የመውለድና ጡት የማጥባት አቅም ያመለክታል (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
ያዕቆብ ዮሴፍንና ልጆቹን መባረክ ይቀጥላል፡፡
የመሠረታዊው ቋንቋ ትርጉም ግልጽ አይደለም:: አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች በጥንት ተራሮች ፈንታ ጥንት አባቶች ይጠቀማሉ::
እዚህ “እነርሱ” የአባቱ በረከቶች ናቸው::
ያዕቆብ እነዚህ በረከቶች ልጆቹ እጅግ በበለጡት ላይ እንዲሆን ይሻል:: አት “እጅግ በበለጡ በዮሴፍ ልጆች ራስ አናት ላይ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ከወንድሞቹ ዋና በሆነው
ብንያም ዘሩን የሚወክል ምትክ ስም ነው:: ያዕቆብ የብያም ልጆችን እንደ ተራበ ተኩላ ይናገራል:: ይህም አጉልቶ የሚናገረው አጥቂ ተዋጊዎች እንደሆኑ ነው:: የብንያም ነገድ ሰዎች እንደተራቡ ተኩላ ናቸው:: (ምትክ ቃልና ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እነዚህም በዘፍጥረት 49: 1- 27 የተዘረዘሩትን ይመለከታል እያንዳንዱ ልጅ የነገድ አባት ሆኖአል፡፡
እዚህ “ባረካቸው” የሚለው መደበኛ በረከቶችን እንደተናገረ ነው
ለእያንዳንዱ የሚገባውን በረከት ባረከ
አዘዛቸው
ይህ ለመሞት መድረሱን በትህትና የሚገለጸበት መንገድ ነው፡፡ አት “ለመሞት ቀርበአለሁ ወይም ልሞት ነኝ” (ንኀብነት ወይም ለዛ ባለ መንገድ መግለጽንና ፈሊጣዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
ያዕቆብ በሚሞትበት ጊዜ የራሱ ውስጠኛው ሰው/ ነፍሱ ወደየት እንደሚሄድ ያመለክታል:: ከሞት በኋላ አብርሃምንና ይስሐቅን አንደሚገናኝ ይጠብቃል (ንኀብነት ወይም ለዛ ባለ መንገድ መግለጽንና ፈሊጣዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
ይህ ወንድ ሰው ስም ነው፡፡ “ኬጢያዊ” የኬጥ ዘር ነው:: በዘፍጥረት 23:8 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የአንድ ቦታ ወይም ግዛት ስም ነው፡፡ በዘፍጥረት 23፡9 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ የሔብሮን ከተማ ሌላ ስምዋ ነው:: ምናልባት መምሬ የተባለው የአብርሃም ወዳጅ ስም የተሰየመ ሳይሆን አይቀርም:: በዘፍጥረት 13:18 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ(ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ያዕቆብ ለልጆቹ መናገሩን ይቀጥላል
ግዥው ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት “በዚያ አብርሃም የገዛውን” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ከኬጢያዊያን
“ለልጆቹ መመሪያ መሰጠቱን እንዳበቃ” ወይም “ልጆቹን አዝዞ እንዳበቃ”
ያዕቆብ በአልጋው ላይ ተቀምጦ ነበር አሁን ግን ሊሞት መልሶ እግሮቹን በአልጋ ላይ የሰበስባል
ይህ አንድ ሰው መሞቱን ለዛ ባለ ቋንቋ የሚገለጽበት መንገድ ነው (ንኀብነት ወይም ለዛ ባለ መንገድ መግለጽን ይመልከቱ)
ያዕቆብ በሞተ ጊዜ ውስጠኛው ሰው ወይም ነፍሱ ከእርሱ በፊት የሞቱ ወገኖች ወደሄዱበት ቦታ ተሰብስቦአል (ንኀብነት ወይም ለዛ ባለ መንገድ መግለጽንና ፈሊጣዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
እዚህ ተደፍቶ የሚለው ፈሊጣዊ አባባል ተመስጦ ማለት ነው፡፡ አት “በአባቱ ላይ ተደፍቶ በሀዘን” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አስከሬንን የሚያስተካክሉ አገልጋዮቹ
መቀባት ከቀብር በፊት አስከሬኑ እንዳይፈርስ የሚያቆዩበት ልዩ መንገድ ነው (ንኀብነት ወይም ለዛ ባለ መንገድ መግለጽን ይመልከቱ)
4ዐ ቀናት ወሰደባቸው (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
7ዐ ቀናት (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
“የማዘኑ ቀናት” ወይም “ለእርሱ የማልቀስ ቀናት”
እዚህ የፈርዖን ቤት የፈርዖን ንጉሣዊ ፍርድ ቤት ወክል ባለሥልጣናት ያመለክታል ዮሴፍ ለፈርዖን ባለሥልጣናት ተናገረ (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
ሞገስ ማግኘት የሚለው ሐረግ በአንድ ሰው ፊት ተቀባይነትን ማትረፍ የሚናገር ፈሊጣዊ አባባል ነው:: አት “በእናንተ ፊት ሞገስ ካገኘሁ ወይም በእኔ ደስተኞች ከሆናችሁ” (ፈሊጣዊ አባባልና ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ሁለት ደረጃና ሶስት ደረጃ ጥቅስ ይዞአል እነዚህ በተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጹ ይችላሉ:: አት “በከነዓን ምድር በቆፈረው መቃብር እንዲቀብረው አባቴ በሚሞትበት ጊዜ እንዳመለኝ ለፈርዖን ንገሩልኝ:: አባተን እንዲቀብረውና ከዚያም ተመልሸ እንዲመጣ ፈርዖንን ጠይቁልኝ” (ጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ሊሞት ነኝ
ከግብጽ ወደ ከነዓን መጓዝ በሚነገርበት ጊዜ “ወደ ላይ መውጣት” የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነው፡፡
የመንግሥት ምክር ቤት አባላት ለፈርዖን ነገሩትና ከዚያም ፈርዖን ለዮሴፍ መለሰ (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ለእርሱ እንደማልህለት
ከግብጽ ወደ ከነዓን መጓዝ በሚነገርበት ጊዜ “ወደ ላይ መውጣት” የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነው፡፡
የፈርዖን ከፍተኛ መሪዎች ሁሉ የቀብሩን ሥነሥርዓት ተካፈሉ (የሁኔቶች ሥርዓት ይመልከቱ)
የፈሪዖን ቤተምንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናትን ያመለክታል
ይህ እንደ አዲስ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል:: አት “የግብጽ ምድር ፤ እንዲሁም የዮሴፍ ቤተ ሰዎች ወንድሞቹና የአባቱ ቤተ ሰዎች ከእርሱ ጋር አብረውት ሄዱ” (የሁኔቶች ቅደም ተከተል ይመልከቱ)
እዚህ በሠረገላዎች የተቀመጡ ሰዎችን ያመለክታል (ምትክ ቃላት ይመልከቱ)
እጅግ ብዙ ሰዎች ጉባኤ ነበር
“እነርሱ” የሚለው ቃል በቀብር ሥነሥርዓቱን ይካፈሉ የነበሩ ሰዎችን ያመለክታል
ተገቢ ትርጉሞች 1) “አጣድ” የሚለው ቃል እሾህ ማለት ነው፤ አናም እጅግ ብዙ እሾሆች የሚበቅሉበት መሬት ሊባል ይችላል ወይም 2) “የአውድማው ባለቤት ስም ሊሆን ሊችላል:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እጅግ መራራና ከፍተኛ ልቅሶ አልቅሰው ነበር
7 ቀን (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ተገቢ ትርጉሞች 1) አጣድ የተባለው ሰው አውድማ ውስጥ ወይም 2) አጣድ በተባለው አውድማ ውስጥ:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የግብጻዊያን ልቅሶ መራራ ነበር
ተርጓሚዎች የሚከተለውን እንደ ግርጌ ማስታወሻ ሊጠቀሙ ይችላሉ አቤል ምጽራይም የሚለው ስም የግብጻዊያን ሐዘን ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የያዕቆብ ልጆችም
ልክ መመሪያ እንደሰጣቸው
ልጆቹም አስከሬኑን ተሸክመውት
ማክፌላ የቦታ ወይም የግዛት ስም ነው በዘፍጥረት 23፡9 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የሔብሮን ከተማ ሌላ ስምዋ ነው በዚያ ይኖር በነበረው በአብርሃም ወዳጅ መምሬ ስም ሳትሰየም አትቀርም፡፡ በዘፍጥረት 13፡ 18 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ሰው ስም ነው ኬጢያዊ የኬጥ ዘር ነው በዘፍጥረት 23፡8 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ዮሴፍ ወደ ግብጽ ተመለሰ
አብረውት የሄዱት ሁሉ
እዚህ ቂም ዮሴፍ በእጁ እንደምይዝ ዕቃ ተደርጐ ተገልጾአል አት ምናልባት ዮሴፍ የጠላን ይሆናል (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እርሱን የበደለውን ሰው መበቀል አንድ ሰው ከሌላ ሰው የተበደረውን እንደመመለስ ተደርጐ ተገልጾአል:: አት “ባደረግንበት ክፋት ምናልባት ልበቀለን ይችላል” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ሁለት ደረጃና ሶስት ደረጃ ጥቅስ ይዞአል እንደተዘዋዋሪ ጥቅስም ሊገለጹ ይችላሉ:: አት “አባትህ ከመሞቱ በፊት እኛ የበደልንህን ይቅር እንዲትለን እንድንነግርህ አዝዞናል” (ጥቅስን በጥቅስ ውስጥ እና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ያዕቆብ ለወንድማማቾች ሁሉ አባት ነው:: እዚህ ዮሴፍ አባቱ ለተናገረው ትኩረት እንዲሰጥ “አባትህ” ብለው ይናገራሉ:: አት “አባታችን ከመሞቱ በፊት”
በአንተ ላይ ስላደረጉት ክፉ ነገሮች
ይህ በዚህን ጊዜ ማለት አይደለም ነገር ግን ለሚቀጥለው ዋና ነጥብ ትኩረት እንዲሰጥበት ነው
ወንድሞቹ ራሳቸውን “የአባትህ አምላክ ባሪያዎች” ብለው ይገልጻሉ:: (አንደኛ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ወገን ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
የሴፍ ይህን መልእክት በሰማ ጊዜ አለቀሰ
በፊቱ ወደ መሬት ጐንበስ በማለት ሰግደው፤ ይህ የትህትና እና ለዮሴፍ ክብርን የመስጠት ምልክት ነው፡፡ (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
ዮሴፍ ወንድሞቹን ለማደፋፈር ጥያቄ ይጠቀማል:: አት “እኔ በእግዚአብሔር ፋንታ አይደለሁም” ወይም “እኔ እግዚአብሔር አይደለሁም” (አግናኝ ወይም ሽንገላ አዘል ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
እናንተ ክፉ ነገር አድርጋችሁብኝ
እግዚአብሔር ለመልካም አደረገው
ስለዚህ እኔን አተፍሩ
ሁል ጊዜ እናንተና ልጆቻችሁ በቂ ምግብ እንዲኖራችሁ አረጋግጣለሁ
እዚህ ልቦች ወንድሞቹን ያመለክታሉ:: አት “አጽናናቸውም ደስም አሰኛቸው” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
11ዐ ዓመት (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
የኤፍሬም ልጆችና የልጅ ልጆች
ይህ የዮሴፍ ወንድ የልጅ ልጅ ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ አባበል ዮሴፍ እነዚህን የማኪርን ልጆች የራሱ የልጅ ልጆች አድርጐ ተቀበላቸው ማለት ነው:: ይህም ዮሴፍን ለመውረስ ልዩ መብት አላቸው ማለት ነው (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
በዘፍጥረት 5ዐ: 24./26 “እናንተ” የሚለው ቃል የዮሴፍን ወንድሞች ነገር ግን ደግሞ የእነርሱን ልጆች ያመለክታል፡: (ምትክ ቃላት አጠቃቀም ይመልከቱ)
ከግብጽ ወደ ከነዓን መጓዝ በሚነገርበት ጊዜ “ወደ ላይ መውጣት” የሚለውን ቃለ መጠቀም የተለመደ ነው:: አት “ከዚህ ምድር ያወጣችኋል ወደ ምድራችሁ ይወስዳችኋል” (የክስተቶች ቅደም ተከተል ይመልከቱ)
መቶ አሥር ዓመታት
አንድን አስከሬን ከመቀበሩ በፊት እንዳይፈርስ ለማቆየት መድሃኒት መቀባት ልዩ የሆነ መንገድ ነበር በዘፍጥረት 5ዐ 1 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት “አኖሩት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“በሬሳ ሳጥን” ወይም “በሳጥን” ይህ ሳጥን የሞተ ሰው የሚቀመጥበት ነው::
በአንድ ቤት አብረው የሚኖሩ ሰዎች ስብስብና ከቤተሰብ አባላት ውጭ ሌሎች አገልጋዮችም ጭምር ያሉበት ቤተሰብ ይባላል።
በቁጥር ሰባ የሚያህሉ ሰዎች ማለት ነው
የዮሴፍ ወንድሞች ወደ ግብጽ ከመምጣታቸው በፊት ዮሴፍ በግብጽ ይኖር ነበር
ወንድሞቹ የተባሉት የዮሴፍ አስር ታላቅ ወንድሞቹና አንድ ታናሽ ወንድሙ ስብስብ ነው
ልጆችን አፈሩ የሚለው ሀረግ በተለዋጭ ዘይቤ የተጻፌ ነው። በእስራኤላውያን ዘንድ ልጅ መውልድ ከዛፍ ፍሬ ማፍራት ጋር ተነጻጽሮ ቀርቧል። የዚህ አማራጭ ትርጉም “ብዙ ልጆች ወለዱ” ወይም “ብዙ ልጆችን አገኙ” የሚል ነው።
ይህ በተደራጊ ግስ የተጻፈ ሲሆን በአድራጊ ግስ “እነርሱ ምድርቱን ሞሉ” ማለት ነው።
በሶስተኛ መደብ የተጠራው “እነርሱ” የሚለው ቃል “እስራኤላውያንን” ያመለክታል።
ግብጽ የሚለው ቃል የግብጽ ህዝብን የሚያመለክት ነው። የዚህ አማራጭ ትርጉም “የግብጽ ህዝብን የሚገዛ አዲስ ንጉስ ነገሰ” የሚል ነው።
የግብጽ ንጉስ ለህዝቡ እንዲህ ብሎ ተናገረ።
በግብጽ ምድር የሚኖሩ ህዝቦች ወይም ግብጻውያንን ማለት ነው።
ይህ አባባል ንጉሱንና እርሱ የሚመራውን ህዝብ ወይም ግብጻውያንን የሚያጠቃላል ነው። “እኛ” የሚለው መደብ መገለጫ ነው።
“ሰልፍ” የሚለው ጠላት በእኛ ጦርነት ባወጀ ጊዜ ወይም ጠላት ልወጋን በሚመጣበት ጊዜ የሚለውን ሀሳብ ይገልጻል። “ሰልፍ በተነሳብን” ጊዜ የሚለው በሰውኛ ዘይቤ የተገለጸ ነው፤ ምክንያቱም ሰልፍ እንደ ሰው ተነሳ የሚል አገላለጽ የያዘ ነው።
እስራኤላውያን ግብጽን ለቀው እንዳይሄዱ ማለት ነው።
ግብጻውያን እስራኤላውያንን ከባድ ወይም አስቸጋሪ ሥራ እንዲሰሩ ያስጨንቋቸው ነበር ማለት ነው።
እስራኤላውያን ከባድ ሥራ እንዲሰሩ የሚያስገድዱ የግብጽ “አሰሪ አለቆች” ማለት ነው።
ንጉሱና ሌሎች መሪዎች ወይም ሹማምንት ምግብና ሌሎች ተፈላጊ የሆኑ ንብረቶችን የሚያኖሩበት “ንብረት ማከማቻ ከተሞች” ማለት ነው።
ጭካኔ በተሞላበትና ርህራሄ በለሌው ስሜት ግፍ ይፈጽሙባቸው ነበር።
የአንድ ዛፍ ፍሬ መራራ ከሆነ እንደማይበላና ደስ እንደማይል ሁሉ የእስራኤላውያን ህይወት እለት ተዕለት በሚደርስባቸው ጭካነ መራራ በመሆኑ ደስተኞች አልነበሩም ማለት ነው። አባባሉ በተለዋጭ ዘይቤ የተገለጸ ነው።
ለቤት ሥራ የሚውል ከጭቃና ከሸክላ አፈር እንዲሁም በዘመናዊ መንገድ ከሲሚንቶ የሚሰራ ብሎኬት መሳይ ነገር ማለት ነው
ግብጻውያን እስራኤላውያንን የተለያዩና በጣም ከባድ የሆነ የጉልበት ሥራዎችን ያሰሩአቸው ነበር።
የግብጽ ንጉስ በወል ወይም በጋራ ስም “ፈርዖን” ተብሎ ይጠራል።
ሴቶች በሚወልዱበት ጊዜ የማዋለድ ሥራ የሚሰሩ ወይም አገልግሎት የሚሰጡ ሴቶች ማለት ነው
የዕብራውያን ሴቶች ስም ነው (ስሞችን የመተርጎም ዘዴ ተመልከት)
ሴቶች በሚወልዱበት ጊዜ የሚቀመጥቡት ድንጋይ ወይም መቀመጫ ማለት ነው። እስራኤላውያን ሴቶች ለመውለድ በዚህ ድንጋይ ላይ ሲቀመጡ ወይም ሴቶቹ በሚወልዱበት ጊዜ ማለት ነው።
ፈርዖን ይህንን ጥያቄ አዋላጆችን የጠየቀው ወንድ ህጻናትን ባለመግደላቸው ምክንያት ልገስጻቸው ፈልጎ ነው። ይህ ጥያቄ በመደበኛ ዓረፍተ ነገር ሲተረጎም “ወንድ ህጽናትን ባለመግደላችሁ ትዕዛዜን ተላልፋችሁኋል” የሚል ይሆናል። ጥያቄው በባህርዩ አጋናኝ ጥያቄ ነው።
አዋላጆች የንጉሱን ቁጣ ለማብረድ በጥበብና በምክንያታዊነት የተናገሩት ንግግር ዓይነት ነው።
ፈሪዖን እነዚህን ሴቶች እንዳይገድላቸው እግዚአብሔር ጠበቃቸው፥ ተከላከላቸው፥ ለክፉ አሳልፎ አልሰጣቸውም ማለት ነው።
እግዚአብሔር ከሁሉ በላይ ገዥ እንደሆነ አምነው ከፈሪዖን ይልቅ እግብቻ ሰሙ ማለት ነውዚአብሄርን ፈሩ፥ ለእርሱ ብቻ ታዘዙ፥ እርሱን
እግዚአብሔር ለእነዚህ አዋላጆች ቤተሰብ ወይም ልጅ ወይም ዘር ሰጣቸው ማለት ነው።
ወንዶች ልጆች ውሃው ውስጥ ሰጥመው እንድሞቱ ህዝቡ እያንዳንዱን ወንድ ልጅ ወደ አባይ ወንዝ እንድጥል ጥብቅ ትዕዛዝ ንጉሱ ሰጣቸው።
በዕብራይስጡና በቀድሞ አማርኛ ትርጉም (በ1954 ትርጉም) ይህ አገናኝ ሀረግ የለም። ነገር ግን በአንዳንድ እንግሊዘኛና በሌሎች አማርኛ ትርጉሞች እንደ አገናኝ ሀረግ የገባ ነው። ይህ አገናኝ ሀረግ አዲስ ሀሳብ ሲጀመር ወይም አንድ ታሪክ አልቆ ሌላ ታሪክ ሲጀመር የሚያሳይ ነው። ንጉሱ የዕብራውያን ወንድ ልጆች እንዲገደሉ ባዘዘበት ጊዜ ሌላ ታሪክ ሲከሰት ያሳየናል። ተርጓሚዎች በቋንቋቸው እንደዚህ ያሉ እገናኝ ሀረጎች ወይም ቃላት መኖሩን ማረጋገጥ ይጠበቅባቸዋል።
በናይል ወንዝ ዳር የሚበቅልና የሚያድግ ከቀጤማ፥ ከመቃ፥ ወይም ከሸምበቆ የተሰራ ቅርጫት መሳይ ነገር ነው።
ለአስፋልት መንገድ ሥራ የሚጠቅም ቃጥራሜ ወይም ሬንጅ ዓይነት ነገር ነው። ውሃ ወደ ቅርጫቱ እንዳይገባ ወይም እንዳይሰርግ የሚያደርግ ነገር ነው። ጥቁር ወይም ቡናማ ቀለም ያለው ድፍድፍ ነዳጅ ዘይት እና ከዛፍ ላይ የሚገኝ ሲሆን በተፈጥሮ የማጣበቅ ባህርይ ያለው ነው።
ውሃ ወደ ውስጥ እንዳይገባ ለጠፈችው ወይም አሸገችው ማለት ነው።
በወንዝ ዳር ወይም ደግሞ እርጥበት ባለበት አከባቢ የሚበቅል ረጅም ሳር መሳይ ነገር ነው፥ ምናልባት ሸምበቆ በሌለበት ወይም በማይታወቅበት ማህበረሰብ ውስጥ ሸምበቆ ወይም ቀርከሃ በምትክነት መጠቀም ይቻላል።
ሌሎች አይተዋት ማን እንደሆነች እንዳይጠቋትና እንዲሁም ህጻኑን ማየትና መከታተል በምትችልበት ርቀት ላይ ቆማ ሁኔታውን እየተከታተለች ነበር ማለት ነው።
አገልጋዮቹዋ እንደ ማለት ነው። በተለይ በንጉሱ ሴት ልጅ ላይ ምንም ጉዳት እንዳይደርስባትና ብቸኛ እንዳትሆን የሚጠብቋት አገልጋዮቿ ናቸው።
በታሪኩ መካከል ላይ ሌላ ጣልቃ ገብ ታሪክ ሲከሰት “በዚህን ጊዜ” በማለት የአንባቢን ትኩረት ይስባል። ይህ አገናኝ ሀረግ በቀድሞና በአዲሱ አማርኛ ትርጉም ላይ እንዲሁም በዕብራይስጡ ላይ አልተጠቀሰም።
ሕፃኑን እያጠባች የምታሳድግ ሴት ማለት ነው።
ይህን ሕፃን ወስደሽ እያጠባሽ አሳድጊልኝ
ልጁም የፈርዖን ሴት ልጅ የማደጎ ልጅ ሆነላት ማለት ነው
ሙሴ የሚለው የስሙ ትርጉም በዕብራይስጥ ቋንቋ “ማውጣት” የሚል ፍቺ ስላለው ተርጓሚዎች የግርጌ ማስታወሻ በመስጠት የስሙን ፍቺ ግልጽ ሊያደርጉ ይችላሉ።
አንድ ግብፃዊ ሰው ዕብራዊ ወገኑን ሲደበድበው ማየቱን የሚገልጽ ነው
ይህ ሁለት ተቃራኒ አቅጣጫዎች ጠቋሚ አገላለጽ አካባቢውን ቃኝቶ ሰው አለመኖሩን ለማጣራት ሁሉንም አቅጣጫ ተመለከተ የሚል አጠቃላይ ፍቺ ይዟል
ሙሴ በማግስቱ እየሆነ ያለውን ነገር ለማየትና ለማጣራት መውጣቱን ለመግለጽ ነው
ጥላቻውን የጀመረውን ወይም ጥፋተኛውን ወይም ጓደኛውን ቀድሞ መምታት የጀመረውን ዕብራዊ ወገኑን ማለት ነው። ይህ አባባል በዕብራውያን ዘንድ የታወቀና በባህሉ የተለመደ አባባል ነው።
ይህ ጥያቄ የሚያሳየው ሙሴ በሁለቱ ሰዎች መካከል ጣልቃ በመግባቱ ነገሩን ሳታጣራ ወይም በትክክል ሳትረዳ ለምን አለቃ ትሆናለህ ብሎ ለመገሰጽ የተጠቀመበት አባባል ነው። ይህ አጋናኝ ጥያቄ በመደበኛ ዐረፍተ ነገር ሲተረጎም “አንተ በእኛ ላይ ለመፍረድና መሪ ለመሆን አልተጠራህም” እንደ ማለት ነው።
ይህ አጋናኝ ጥያቄ የሚያመለክተው ውስጠ ወይራ ወይም አሽሙር ነው። አማራጭ ትርጉሙ፦ ትናንትና አንድ ግብጻዊ እንደገደልክ እናውቃለን፥ እኔን ግን አትገድለኝም” ሊሆን ይችላል።
በታሪኩ ውስጥ ፀሐፊው ሌላ ሀሳብ ሲያስገባ ወይም አዲስ የታሪክ ክፍል ሲጨምር እንመለከታለን። ሙሴ ያደርገውን ነገር ፈርዖን ሰምቶታል ማለት ነው ወይም ወሬው ወደ ፈርዖን ደረሰ ማለት ነው።
ጸሐፊው በታሪኩ ውስጥ አዳዲስ ሰዎችን ወይም ተዋንያንን ሲጨምር እናያለን፥
በጊዜው ዕብራውያን ውሃ የሚቀዱት ከጉድጓድ ነበርና ውሃ ለመቅዳት ወደ ጉድጓዱ እንደመጡ ያሳያል።
ከእንጨት ወይም ከድንጋይ ወይም ከሌሎች ነገሮች የሚሰራ ከብቶችን ውሃ ለማጠጣት ወይም መኖ ለመስጠት የሚያገለግል ነው።
እረኞችም መጥተው እነዚያን ሴቶች አባረሩአቸው፥ ከለከሉአቸው፥ አሳደዱአቸው እንደማለት ነው።
እረኞችም መጥተው ሴቶቹን ሲያባርሯቸው ሙሴ ከተቀመጠበት ተነሥቶ ተከላከለላቸው፥ ከእረኞችም እጅ አዳናቸው ወይም አስጣላቸው ማለት ነው።
ይህ ጥይቄ አነስተኛ የሆነ ቁጣ አዘል ንግግር ወይም ጥያቄ ነው። እንደ ዕብራውያን ባህል እነዚህ ሴቶች ልጆች ይህን ሰው በእንግድነት ወደ ቤታቸው መጋበዝ ነበረባቸው። በቀጥታ ዐረፍተ ነገር ሲነገር “ይህን ሰው በጉድጓድ ውሃው አጠገብ ትታችሁ መምጣት አልነበረባችሁም”
ሙሴም ከሰውየው ወይም ከራጉኤል ጋር ለመኖር ተስማማ ወይም ፈቃደኛ ሆነ ማለት ነው።
የራጉኤል ሴት ልጁ ነች
የሙሴ ታላቅ ልጁ ነው
በሰው አገር መጤ ወይም እንግዳ ነኝ ማለት ነው
ከመከራቸውና ከጭንቃቸው የተነሳ ማልቀሳቸውን የሚያሳይ ነው
የእስራኤላውያን ጩኸት እግር እንዳለው ሰው ወደ እግዚአብሔር እንደተጓዘ ወይም እንደሄደ በሰውኛ ዘይቤ የተነገረ ነው። በቀጥተኛ ዐረፍተ ነገር ሲነገር “እግዚአብሔር ጩኸታቸውን ሰማ” የሚል ነው።
ይህ አባባል በዕብራውያን ዘንድ የተለመደ ነው። ሰው አንድን ነገር ረስቶ እንደገና እንደሚያስብ የተነገረ ዘይቤያዊ ንግግር ነው። በሌላ አገላለጽ፦ “እግዚአብሔር የገባውን ቃል ኪዳን አሰበ”።
አንድ የተለየ የእግዚአብሔር መልዓክ ወይም መልዕክተኛ ማለት ነው።
በዕብራይስጡ ያህዌ ተብሎ የሚጠራው ስም ነው። አንዳንድ የእንግሊዘኛ ትርጉሞች ይህን “YHWH” የሚለውን ስም “LORD” ይላሉ፤ ይህ ስም አዶናይ “ጌታ” ከሚለው ስም ይለያል። የእንግሊዘኛ ትርጉሞች ይህንን ስም ለመለየት “Lord” ብለዋል። በአማርኛችን “ያህዌ” እና “ኤሎሂም” የሚለው ስም “እግዚአብሔር” በሚለው ስም ተጠቅሶ እናገኛለን።
ይህ ገላጭ ቃል ለሰው ወይም ለግዑዝ ነገር ሊውል ይችላል። በዕብራይስጡ አዲስ ሀሳብ ለመግለጽ ወይም አዲስ ሀሳብ መኖሩን ለማሳየት ወይም ዕውቅና ለመስጠት የሚጠቀሙበት ነው።
“ራስህን ቀድስ” ወይም “ራስህን ለእግዚአብሔር ለይ” የሚል ነው
ይህ አባባል ሁለት ትርጉሞች ይኖሩታል፦ 1) የአባትህ 2) ቅድሜ አያትህ የሚል ሊሆን ይችላል። በዚህ ክፍል ትርጉሙ “ቅድሜ አያትህ” የሚል ከሆነ የአብርሃም፥ የይስሃቅ እና የያዕቆብ አምላክ የሚለው ትክክለኛ ትርጉም መሆኑ ነው። “አባትህ” የሚለው ከሆነ “የሙሴ አባት” መሆኑ ነው።
እስራኤላውያን ከባድ ሥራ እንዲሰሩ የሚያስገድዱ የግብጽ “አሰሪ አለቆች” ወይም “አሠሪዎቻቸው” ማለት ነው። ከምዕራፍ 1፡11 ጋር ተመሳሳይነት አለው።
ይህ ሐረግ በግነታዊ እና በተለዋጭ ዘይቤ የተገለጸ ነው። ይህ አገላለጽ ከምድሪቱ ወተትና ማር ይፈልቃል ማለት ሳይሆን ለከብት ርባታና ለእርሻ በጣም ምቹ የሆነ ምድር እንደሆነ ለማሳየት ነው። እንዲሁም “የምታፈስ” አገር የሚለው ቃልም ሁሉም ነገር የሞላባት ምድር የሚል ፍቺ ያለው ነው።
በእንስሳት ምርትና ተዋጽኦ የዳበረች አገር መሆኑዋን ለማመልከት ነው
በእስራኤል ምድር ማር በሁለት መንገዶች ይመረታል። አንደኛው ከከብት እርባታ የሚገኘው ሲሆን ሁለተኛው ከተምር ዛፍና ከሌሎች ዕጽዋት የሚገኘው ነው።
እዚህ ጋር ጩኸታቸው ወደ እኔ ደርሷል ሲል ጩኸት እጅና እግር አውጥቶ እንደተራመደ አድርጎ ያቀርባል። ይህ በሰውኛ ዘይቤ የቀረበ ሲሆን “እግዚአብሔር የእስራኤል ሰዎች ጩኸት ሰምቷል” የሚል ነው።
ሙሴ ይህን ጥያቄ እግዚአብሔርን ሲጠይቅ እርሱ ደካማ ሰው መሆኑንና ማንም ሰው እርሱ የሚለውን አይሰማም ብሎ በማሰቡ ነበር። በመደበኛ ንግግር “እኔ ወደ ፈርዖን ለመሄድና የእስራኤልን ልጆች ከግብጽ ለማውጣት በቁ ሰው አይደለሁም” ማለቱ ነው።
ስሙ ማን እንደሆነ ሙሴ ለጠየቀው ጥያቄ እግዚአብሔር ሲመልስ እኔ “ያለሁና የምኖር ነኝ” ስለሆንኩ ስሙ “ ‘እኔ ነኝ’ የሆነ እግዚአብሔር ወደ እናንተ ልኮኛል” ብለህ ንገራቸው አለው።
የዚህ ሀረግ አገላለጽ በሁለት መንገድ ልተረጎም ይችላል። 1) “ያለና የሚኖር ነኝ” የሚለው ሀረግ ስሙ ሊሆን ይችላል፤ 2) እግዚአብሔር ስሙን ሳይሆን ማንነቱን ለሙሴ እየነገረው ሊሆን ይችላል። ስለሆነም እግዚአብሔር ዘላለማዊ ስለሆነ ትናንት የነበረ፥ ዛሬም ያለና ነገም የሚኖር አምላክ ነው።
ይህ ስም ለትርጉም አስቸጋሪ ሊሆን ስለሚችል “እኔ ሕያው ነኝ” በሚል ልተረጎም ይችላል።
እነዚህ ሶስቱ ሰዎች የሙሴ ቅድሜ አያቶች ናቸው፥ እንዲሁም የእስራኤላውያንም ቅድሜ አያቶች ናቸው።
እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ቀድሞ እንዳያቸውና እንደተመለከታቸው እንዲሁም እንደጎበኝቸው ይሳያል።
“እነርሱ” የተባለው የእስራኤል ሽማግሌዎች ሲሆኑ “ቃልህን” የተባለው ደግሞ ሙሴ የሚናገረውን ቃል እንደሚሰሙ ለማመልከት ነው።
“በጽኑ እጅ” ምትካዊ ዘይቤ ሲሆን የሀይል ምንጭ የሆነውንና የእጁን ባለቤት አመልካች ነው። የዚህ ሀረግ ሁለቱ ፍቺዎች፦ 1) ፈርዖን ምንም ለማድረግ አቅም እንደለሌው 2) ፈርዖን እንዲለቅ እግዚአብሔር ሲፈቅድ ብቻ መሆኑን ለማመልከት ነው።
እግዚአብሔር በታላቅ ሀይሉ ሲያጠቃው ወይም ሲያስገድደው እንደ ማለት ነው። እኔ እጄን እዘረጋለሁ ሲል “ሀይሌን እገልጣለሁ” ማለቱ ነው።
የዚህ ሀረግ ተቃራኒ ሀሳቡ ብዙ ነገሮችን ይዛችሁ፤ ውድና ያጌጡ ነገሮችን አግኝታችሁ በሙላት ትሄዳላችሁ ማለት ነው። የአገላለጹ ምክንያት ትኩረት ለመስጠት ነው።
ይህ አባባል 1) በእስራኤላዊት ጎረበት ከምትገኘው ከግብጻዊት ሴት፤ 2) በእስራኤላዊት ጎረበት የምትገኘው ቤት ከምትኖር ሴት ማለት ሊሆን ይችላል።
ምንም እንኳን ሙሴ በእግዚአብሔር (በያህዌ) ብያምንም በእርሱ አልታመነም። ይህ የሚያሳየው ሙሴ የእግዚአብሔርን ማንነት ያለመረዳቱን ያሳያል። ሙሴ የተረዳው እርሱ እንዲያደርግ የተጠየቃቸው ነገሮች በእርሱ ሀይል የሚሆኑ መስሎት ነበር። ነገር ግን እግዚአብሔር እየጠየቀ ያለው “በእርሱ እንዲታመንና ሀይሉን እንዲያስተውል ነው።
እጅህን ዘርጋና ጅራቷን ይዘህ አንሣት
ሙሴም እጁን ዘርግቶ ሲይዛት እባቧ ተለውጣ በእጁ ላይ እንደ ገና በትር ሆነች ማለት ነው
በዚህ ክፍል የዚህ ቃል ጥቅም ቃለ አጋኖ ለመፍጠር እና መደነቅን ለማሳየት ነው
እንደ በረዶ ነጭ ሆነ የሚል ሲሆን ተነጻጻሪ ዘይቤ ነው
ይህ ወንዝ የአባይ ወንዝ ወይም በእንግሊዘኛው ናይል ወንዝ የሚንለው ነው።
ደህና አድርጎ መናገር የማይችል ወይም አንደበቴ ርቱዕ ያልሆነ ሰው ማለት ነው
አንደበቱ የሚኮላተፍና አጥርቶ መናገር የማይችል ሰው ማለት ነው። ሙሴ ይህን የተናገረው አጥርቶ መናገር የማይችል ሰው መሆኑን ለመግለጽ ሲፈልግ ነው።
ኮልታፋና ተናግሮ ለማሳመን አቅም የሚያንሰው መሆኑን ያሳያል (ምትካዊ ዘይቤ)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ይህን ጥያቄ ሲጠይቅ ሰዎች መናገር እንዲችሉ አድርጎ የፈጠረውና ለመናገርም አፍ የፈጠረው እርሱ ራሱ መሆኑን ለማጽናት ፈልጎ ነው (አጋናኝ ዘይቤ)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ይህን ጥያቄ የጠየቀው ሰዎች መናገርና መስማት እንዲችሉ የሚያደርገው ራሱ እንደሆነ ለማሳየት ነው (አጋናኝ ጥያቄ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ ሲጠይቅ ሁሉን ነገር የሚወስነው ራሱ እግዚአብሔር መሆኑን ለማጽናት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ይህን ሁሉ የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን? (አጋናኝ ጥያቄ) ወይም ይህን ሁሉ የማደርግ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
“አፍ” የሚለው ቃል የሙሴ የመናገር ችሎታውን ለማሳየት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “የመናገር ችሎታ ለአንተ እሰጣለሁኝ” ወይም “መናገር እንድትችል አደርጋለሁ”
“ቁጣ” እንደ እሳት የመንደድ ባህርይ እንዳለው ተደርጎ የቀረበው ተለዋጭ ዘይቤ ነው። እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ ላይ እጅግ ተቆጣ።
ሌዋዊ የሆነው ወንድምህ አሮን/ከሌዊ ነገድ የሆነው ወንድምህ አሮን
“በልቡ” የሚለው ቃል የአንድ ሰው ውስጣዊ ሀሳቡንና ስሜቱን የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፡ አንተን በሚያይበት ጊዜ በጣም ደስ ይለዋል (ምትካዊ ዘይቤ)
ቃሉን በአፉ ታደርገዋል የሚለው ሀረግ አንድን ነገር በአንድ ሰው አፍ ውስጥ እንደማኖር/እንደማስቀመጥ ይታይ ይሆናል። አማራጭ ትርጉም፦ “እርሱ መናገር ያለበትን መልዕክት ይሰጠዋል/ያቀርብለታል”
ከ “አፍህና ከአፉ” ጋር የሚሉ ቃላት የሚያሳዩት ሁለቱም የሚጠቀሙትን የቃላት ምርጫና አጠቃቀም ይመለከታል። ሙሴና አሮን መልዕክታቸውን ለማስተላለፍ ተገቢ የሆነ ቃላት ይመርጣሉ ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ መልዕክታችሁን ለማስተላለፍ የሚያስችላችሁን ተገቢ ቃል እሰጣችኋለሁ (ምትካዊ ዘይቤ)
ይህ አባባል የሚያሳየን አሮን የሚናገረው ሙሴ የተናገረውን መልዕክት መሆኑን ነው።
እግዚአብሔር በሙሴ ላይ እንዳለው ዓይነት ሥልጣን ሙሴ በአሮን ላይ ይኖረዋል ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “እንተ ለአሮን ሲትናገር እኔ እግዚአብሔር ለአንተ (ለሙሴ) በተናገረው ስልጣን ለአሮን ትናገራለህ”
ሙሴ ወደ ሚስቱ አባት ወይም ወደ አማቹ ወደ ዮቶር ተመለሰ ማለት ነው
እኔ ልቡን አጸናዋለሁ ማለት አበረታታዋለሁ ወይም ድፍረት እሰጠዋለሁ ማለት ሳይሆን ልቡን አደነድነዋለሁ፥ አመጸኛ አደርገዋለሁ፥ እንዳይታዘዝና እንዳይሰማ አደርገዋለሁ ማለት ነው (ምትካዊና ንጽጽራዊ ዘይቤ)።
እስራኤል የሚለው ቃል መላውን የእስራኤል ህዝብ የሚወክል ቃል ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “የእስራኤል ህዝብ የእኔ ልጆች” ናቸው።
የእስራኤል ህዝብ የእግዚአብሔር ልጅ ብቻ ሳይሆን ደስታና ኩራት የሆነ የእግዚአብሔር ልጅ ነው (ተለዋጭ ዘይቤ)።
የዚህ ትርጉም በትክክል ባይታወቅም ምናልባት ሙሴ ልጁን ባለመገረዙ ምክንያት ሊሆን ይችላል።
የሙሴ ሚስት ስሟ ሲፖራ ወይም በዕብራይስጡ ጽፖራ ነው።
የተፈጥሮ ስለት ያለው ለመቁረጥ የሚያገለግል የባልጩት ድንጋይ
ይህ “ወደ እግሩም ጣለችው” የሚለው ሀረግ ሁለት ዋና ዋና የትርጉም አመለካከቶች አሉት። 1) ልጁ መገረዙን ለማመልከት በእግሩ ላይ የደም ምልክት እንድኖር ስትፈልግ እናቱ የቆረጠችውን ሸለፈት በልጁ እግር ላይ መጣሏን፤ 2) “እግር” የሚለው ቃል በእስራኤላውያን ዘንድ የአይነኬ ዘይቤ አገላለጽ በመሆኑ ወደ ሙሴ የመዋለጃ ብልት ላይ ጣለችው የሚል አመለካከትም አለው።
የዚህ ሀረግ ፍቺው ወይም መልዕክት ግልጽ አይደለም። እንደዚህ ዓይነት ንግግር በጊዜው በእስራኤል ታሪክ የሚታወቅ ልሆን ይችላል። አማራጭ ትርጉም፦ “በዚህ ደም ምክንያት አንተ ከእኔ ጋር ግንኙነት አለ” ወይም “በዚህ ደም ምክንያት አንተ ለእኔ ባሌ ነህ”
በዚህ ክፍል የታሪኩን አዲስ ጀማሮ ለማመልከት የሚረዳ አንድ አገናኝ ቃል መጠቀም ጥሩ ነው። ለምሳሌ፦ “በዚህን ጊዜ” ብሎ መቀጠል ይቻላል።
ይህ በሲና የሚገኘው ተራራ ሊሆን ይችላል። ነገር ግን በትክክል የትኛው ተራራ እንደሆነ አይናገርም።
በእርሱ ዘንድ የሚለው ቃል በሙሴ በኩል የሚለውን ፍቺ ይይዛል።
እግዚአብሔር እስርኤላውያንን አየ ወይም ለእነርሱ አሰበ የሚል ነው።
ተንበርክከው ሰገዱ የሚል ነው
በትረካ ውስጥ “ከዚህ በኋላ” የሚለው አገናኝ ሀረግ አንድ ዋና ሀሳብ ከተነገረ በኋላ ቀጣይ የትረካው አካል መከተሉን ያመለክታል። ይሁን እንጂ ሙሴና አሮን ወደ ፈርዖን ተመልሰው ለመሄድ ምን ያህል ጊዜ እንደወሰደባቸው ግልጽ አይደለም።
እግዚአብሔርን በማምለክ የአግዚአብሔር በዓል እንዲያደርጉ ወይም እንዲያከብሩ ማለት ነው
ይህ አጋናኝ ጥያቄ የሚያሳየው ፈርዖን እግዚአብሔር እውነተኛ እና ልታወቅ የሚገባ አምላክ መሆኑን ለማወቅ አለመፈለጉን ወይም አለማወቁን አመልካች ነው። በመደበኛ ዐረፍተ ነገር ሲጻፍ፦ እግዚአብሔር (ያህዌ) ማን እንደሆነ አላውቅም ማለቱ ነው።
የእርሱን ድምጽ/ትዕዛዝ ሰምቼ የሚለው እግዚአብሔር የሚናገረውን ቃል ሰምቼ የሚል ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እርሱ/እግዚአብሔር የሚለውን ሰምቼ
ይህ ቃል “የእስራኤላውያን አምላክ ወይም ያህዌ” የሚለውን የሚገልጽ ነው
ይህ ሀረግ እግዚአብሔር በሽታ ሲልክብን ወይም ጦርነት ሲያስነሳብን ወይም ጠላት ሲልክብን ማለት ነው።
ፈርዖን ይህን አጋናኝ ጥያቄ ሙሴንና አሮንን ሲጠይቅ እስራኤላውያን ሥራ እንዳይሰሩ እያደረጉ ነው ብሎ ስላሰበና በእነርሱ ላይ መቆጣቱን ለመግለጽ ነው። እማራጭ ትርጉም፦ “ህዝቡ ሥራ እንዳይሰራ አታደርጉ ወይም ሥራ አትከለክሉ ወይም ሥራ አታስፈቱ”
ግብጻውያን አሠሪዎችና የእስራኤላውያን ሠራተኞች አለቆችን የሚመለከት ነው
ይህን እንዳያደርጉ የተነገራቸው አስገባሪዎችና ሹማምቶችን ነው። “አትስጡ” የሚለው የወል ስም ስለሆነ አሰሪ አለቆችን ይመለከታል።
ግብጻውያን አሠሪዎችና የእስራኤላውያን ሠራተኞች አለቆችን የሚመለከት ነው (ዘጸአት 1፡11 ተመለከት)
“አልሰጣችሁም” ሲል ለእናንተ የሚለውን የወል ስም የሚገልጽ ሲሆን እስራኤላውያንን የሚመለከት ነው።
ግብጻውያን ገለባ በመሰብሰብ ሥራ እስራኤላውያንን አያግዙአችሁም ማለት ነው። ራሳቸው ለገለባ ፍለጋ ይሄዳሉ ማለት ነው።
ይህን አገላለጽ በሌላ መልክ ሲገለጽ፦ ከዚህ በፊት በምትሰሩት ጡብ ልክ ሥራችሁን ሰርታችሁ ታቀርባላችሁ ማለት ነው።
የተሰጣቸውን ወይም የተጣለባቸውን ሥራ ለመስራት እስራኤላውያን በግብጽ ምድር መሰራጨታቸውን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፦ በግብጽ ምድር በሁሉም አከባቢዎች እስራኤላውያን ተበተኑ። (ግነታዊና ጥቅል ዘይቤያዊ አነጋገር ተመልከት)
የስንዴ፥ የገብስ፥ የጤፍ፥ እና የመሳሰሉት የሰብል ዓይነቶች ከአጨዳ ወይም ከውቂያ በኋላ የቀረው ክፍል ነው።
ግብጻውያን አሠሪዎችና የእስራኤላውያን ሠራተኞች አለቆችን የሚመለከት ነው (ዘጸአት 1፡11 ተመለከት)
ግብጻውያን አሰሪዎቻቸው ይህን ጥያቄ እስራኤላውያንን የጠየቁት የምጠበቅባቸውን ጡብ ሰርተው ለማቅረብ ባለመቻላቸው ተቆጥተውባቸው ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ከዚህ ከደም እንደምታደርጉት ትናንትም ይሁን ዛሬ የሚጠበቅባችሁን ጡብ ሰርታችሁ ማቅረብ አልቻላችሁም (አጋናኝ ጥያቄ)።
ጥፋቱ ወይም ስህተቱ የገዛ ሰዎችህ ነው እንጂ የእኛ አይደለም ብለው አቤቱታ አቀረቡ
“ያዝዙናል” የሚለው ቃል ግብጻውያን አሰሪዎችን የሚመለከት ነው
ምክንያቱም እናንተ (ሙሴና አሮን) በንጉሡ በፈርዖንና በመኳንንቱ ዘንድ እጅግ እንድንጠላ አድርጋችሁናል (ተለዋጭ ዘይቤ)
ምክንያቱም እነርሱ እኛን እንዲገድሉ ምክንያት በመሆናችሁ ሰይፍን በእጃቸው ሰጥታችኋቸዋል። ሰይፍ የሚወከለው ያጠፉአቸው ዘንድ ምቹ አጋጣሚ መፈጠሩን ለማመልከት ነው።
ይህ አጋናኝ ጥያቄ የሚመለከተው ሙሴ በእስራሴላውያን መበደልና ርህራሄ የለሽ ተግባራቸው የተከፋ መሆኑን ያሳያል። አማራጭ ትርጉም፦ እግዚአብሔር ሆይ በእስራኤላውያን ላይ በደረሰው ነገር በጣም አዝናለሁ
ሙሴ እስራኤላውያንን ነጻ እንዲያወጣ በመላኩ ማዘኑን የሚያመለክት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ወደዚህ ስፍራ ባትልከኝ እመርጥ ነበር።
“በስምህ” የሚለው የእግዚአብሔር መልዕክት ለማማመልከት ነው
“የጸናች እጅ” የፈርዖን እጅ ሳይሆን የእግዚአብሔር ሀይል ለማመልከት ነው። “እጅ” ምትካዊ ዘይቤ ስለሆነ የእግዚአብሔርን ሀይል ይመለከታል። አማራጭ ትርጉም፦ “በእግዚአብሔር ሀይል ይለቃቸዋል፤ በሀይሌም ከምድርቱ አስወጥቶ ይሰዳቸዋል”
እኔ ራሴን ለአብርሃም፥ ለይስሃቅና ለያዕቆብ አሳየሁ
ነገር ግን ያህዌ በሚለው ስሜ አላወቁኝም
በአማርኛው ቅጅ “ለቅሶ” የሚለው ቃል በዕብራይስጡ ለቅሶ ሳይሆን “ጭንቀትን፥ ሰቆቃን፥ ማቃሰትን፥ መቃተትን” የሚመለከት ነው።
ትዕዛዛዊ ንግግር ነው፤ ሙሴ ለእስራኤላውያን እንድነግራቸው ያህዌ ሙሴን ሲያዘው ያሳየናል።
ግብጻውያንን በመቅጣት ወይም በመምታትና ለእስራኤላውያን እውነተኛ ፍርድ በማምጣት ነጻ አወጣችኋለሁ። “የተዘረጋች ክንድ” የሚለው ሀረግ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ግብጻውያንን እቀጣለሁ ወይም እፈርድባቸዋለሁ” ማለት ነው።
ተስፋ ወደ ገባሁላቸው ምድር አስገባቸዋለሁ ወይም እሰጣችኋለሁ ብዬ ወደነገርኳቸው ምድር እወስዳችኋለሁ ማለት ነው።
ሙሴ ይህን ጥያቄ ሲጠይቅ ሁለት ነገሮችን ተስፋ ያደረገ ይመስላል። 1) ፈርዖን እንደማይሰማኝ ታውቃለህና አታስቸግረኝ ማለቱ ነው 2) እግዚአብሔር የቀድሞ ሀሳቡን ቀይሮ ሙሴን እንዲለቀውና በሙሴ በኩል ልፈጽም ያሰበውን ሀሳብ እንድተው መጠየቁ ነበር። ለዚህ ምክንያት አድርጎ ያቀረበው “እኔ አጥርቼ መናገር የማልችል ኮልታፋ ነኝ” በማለት ነበር። አማራጭ ትርጉም፦ “እስራኤላውያን እስካላመኑ ድረስ ፈርዖንም አያምነኝም”
የየቤተሰቡ ወይም የየነገድ አለቆች። አማራጭ ትርጉም፦ “የአያቶቻቸው አለቆች ወይም መሪዎች”
የወንዶች ስም ሲሆን የየነገድ ወይም ቅድመ አያቶቻቸው ስም ዝርዝር ነው። ከቁጥር 14-25 ድረስ ባለው ከፍል የተጠቀሱትን የዕብራይስጥ ስሞችንና ቁጥሮችን የመተርጎም ዘዴዎችን አስተውል።
“አንድን ነገድ” ወይም “አንድን ቤተሰብ” በሰልፍ ተራ በተራ መምራትን ያመለክታል። የእስራኤል ሰዎች “ሠራዊት” የተባሉት የጦር ሠራዊት ሆነው ሳይሆን “በየነገዳቸው እንደ ሠራዊት” በሰልፍ መውጣታቸውን ለማመልከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “የእስራኤልን ሕዝብ በየነገዳቸው ከግብጽ ምድር መርታችሁ አውጡ”
በዚህ አጋናኝ ጥያቄ ሙሴ የእግዚአብሔርን ሀሳብ ለማስቀየር ያሰበ ይመስላል። እንዲሁም ወደ ፈርዖን ለመሄድ ካለመፈለጉም ሌላ በፈርዖን ድርጊትም ተስፋ የቆረጠ ይመስላል። አማራጭ ትርጉም፦ “እኔ የንግግር ችሎታ ስለሌለኝ ፈርዖን በርግጥ አይስማኝም”
አስተውል፤ ወይም ልብ በል፤ እኔ አንተን ለፈርኦን እንደ አምላክ አድርገሃለሁ።
“ልብ” ተብሎ በወካይ ዘይቤ የተገለጠው ራሱን ፈርዖንን ለመግለጽ ነው። የፈርዖንን ልብ ያደነደነው እግዚአብሔር ራሱ እንደሆነ ልብ ይሏል። ስለሆነም ልቡን እግዚአብሔር ስላደነደነው ፈርዖን ለመስማት አልፈለገም ወይም እምብተኛ ሆነ ማለት ነው። (ምዕራፍ 3፡21 ተመልከት)
“ድንቅና ታአምር” ሁለቱም ተመሳሳይ ወይም ቅርብ ፍቺ ያላችው ቃላት ናቸው። ታአምር ድርጊቱን ወይም ክስተቱን ሲገልጽ ድንቅ ምልክትን ወይም የክስተቱ ማረጋገጫ የሚመለከት ነው። ሁለቱም ከተፈጥሮ ክስተት ውጪ የሆኑ የእግዚአብሔር አሰራሮች ናቸው።
“እጄን” ሲል ለፍርድና ለቅጣት የተዘረጋውን የእግዚአብሔር እጅ እንጂ የማደፋፈር ወይም የማነቃቃት እጅ ማለት አይደለም። አማራጭ ትርጉም፦ ግብጻውያንን በመፍረድ ወይም በመቅጣት ታላቁን ሀይሌን አሳያቸዋለሁ”
ለሙሴ ዕድሜው ሰማንያ ዓመት ሲሆን የአሮን ዕድሜው ሰማንያ ሦስት ዓመት ነበር።
ፈርዖን እስቲ ተአምራት በማድረግ ማንነታችሁን ግለጡልኝ’ ቢላችሁ ለአሮን ንገረውና በትሩን ወስዶ በንጉሡ ፊት ይጣለው፤ በዚያን ጊዜ በትሩ ተለውጦ እባብ ይሆናል። (ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪ ንግግር ዕይነቶችን የመተርጎም ዘዴ ተመልከት)
ነገር ግን የአሮን በትር የእነርሱን በትሮች ሁሉ ዋጠች።
ፈርዖን ድፍረት አገኘ ማለት ሳይሆን ፈርዖን እምቢ አለ ወይም እልከኛ ማለት ነው።
ፈርዖን ለመስማት አልፈለገም፥ እምቢተኛ ሆነ ማለት ነው
ወደ አባይ (ናይል) ወንዝ በሚወርድበት/በሚሄድበት ጊዜ
ለፈርዖን እንዲህ ብለህ ትነግረዋለህ
እነሆ፥ እኔ በዚህ በትር የአባይን ወንዝ ውሃ እመታለሁ
በግብፅ ምድር ደም በየቦታው ይሆናል
ፈርዖን ድፍረት አገኘ ማለት ሳይሆን ፈርዖን እምቢ አለ ማለት ነው።
ግልጽ ለማድረግ ከተፈለገ “በአባይ ወንዝ ውስጥ የነበሩ ዓሶች”
ብዙ ግብጻውያን ወይም የግብጽ ሰዎች ሁሉ
የአባይ ወንዝ በጓጉንቸሮች በእንቁራርቶች የተሞላ ይሆናል ወይም በአባይ ወንዝ እንቁራርቶች ይሞላሉ
የዚህ ሀረግ ትርጉም ሁለት ነው። 1) በኲሬዎች ሁሉ ላይ 2) የጓጉንቸሮች መራቢያ ሥፍራዎች ሁሉ
በወንዞች፥ በቦይ ውሃዎችና በኩሬ ውሃዎች ላይ በእጁ ያለውን በትር እንዲያነሳ ለአሮን ንገረው
እንቁራርቶች ወጥተው የግብጽን ምድር ሞሉ ወይም ምድሪቱን አለበሱአት
ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን አስጠርቶ ወይም ሙሴና ፈርዖን እንዲመጡ አድርጎ
ለሹማምቶችህና ለሕዝብህ የምንፀልይበትን ጊዜ አንተው ወስን ወይም ለአንተና ለመኳንንትህና ለሕዝብህ የምጸልይበትን ሰዓት ብቻ ወስንልኝ ወይም ንገረን።
አንተም እንደ አምላካችን እንደ እግዚአብሔር ያለ ሌላ አምላክ እንደሌለ እንዲታውቅ
እንዳልከው አደርጋለሁ ወይም እንደ ነገርከኝ እፈጽማለሁ
ሙሴ እያንዳንዱ ሰውና ሥፍራ በእንቁራርቶች እንደ ተወረረ እና ጭንቅ ውስጥ እንደገባ በመግለጽ መቅሰፍቱ እንደሚቆም አጽንኦት ሰጥቶ ይናገራል። በሌላ አገላለጽ፦ ከአንተ፥ ከቤትህ፥ ከሹማምንትህና ከሕዝብህ ሁሉ ዘንድ እንቁራርቶች ይወገዳሉ
ፈርዖን ችግሩ ካለፈና መረጋጋት ከሆን በኋላ እምቢ አለ።
እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዳለው ፈርዖን ሙሴንና አሮንን አልሰማቸው።
የምድሩን ትቢያ ወይም አቧራ ወይም አፈር
“ቅማል” የሚለው አንዳንደ ትንኝ ተብሎ ተተርጉሟል። በአማራጭነት ሁለቱንም ትርጉሞች መጠቀም ይቻላል። አማራጭ ትርጉም፦ በግብጽ አገር ያለውም ትቢያ ወይም አፈር ወይም አቧራ ሁሉ ወደ ተናካሽ ትንኝነት ወይም ወደ ቅማልነት ተለወጠ
“የእግዚአብሔር ጣት” የእግዚአብሔርን ሀይል ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፦ “ይህ የእግዚአብሔር ሥራ ነው”
ፈርዖን ድፍረት አገኘ ማለት ሳይሆን ፈርዖን እምቢ አለ ማለት ነው።
ንጉሱን ፈርዖንን አግኘው/በፊቱ ቅረብ
ህዝቤ እንዲሄዱ ፈቃድ ስጣቸው
በተደራጊ ግስ የተጻፈው በአድራጊ ግስ ሲጻፍ፦ የዝንብ መንጋ የግብጽን ምድር ሁሉ ጎዳው።
በዕብራይስጡ “በዓይናቸው ፊት ብንሰዋ አይወግሩንም” ይላል። ይህ የተለመደ የዕብራውያንን አባባል ነው። ትርጉሙም አንድ ሰው በሚገኝበት ቦታ ወይም እርሱ ባለበት ሥፍራ እንደማለት ነው። አማርኛው በፊታቸው የሚለው የተፈጥሮ ፊታቸው ላይ ማለት ሳይሆን “እነርሱ ባሉበት ሥፍራ” ማለት ነው።
ይህን ዐረፍተ ነገር በአዎንታዊ ሲንተረጉም፤ “ከእንግዲህ በኋላ አንተ እውነት ልትነግረንና ህዝባችንንም እንዲሄዱ መፍቀድ አለብህ”
ፈርዖን አንተ እንዲህ መናገር የለብህም ወይም ፈርዖን አንተ አታታልለን
በዚህ ሀረግ አባባል ልቡን ያደነደነው እግዚአብሔር ሳይሆን ፈርዖን ራሱ አመጸኛ ሆነ፥ አልሰማም አለ። (ዘጸአት 7፡13 ተመልከት)
“ልትለቅቃቸውም እንቢ ብትል ብትይዛቸውም” ሁለቱም አባባሎች ተመሳሳይ ናቸው። ፈርዖን ህዝቡን ለመልቀቅ እምቢ ብል ልደርስበት ያለውን ነገር ለማሳየትና ትኩረት ለመስጠት ሲፈለግ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እስራኤላውያንን ለመልቀቅ ባትፈልግና እምቢ ብትል
“የእግዚአብሔር እጅ” የሚለው ሀረግ እግዚአብሔር ከብቶችን በበሽታ ለመጉዳት ሀይል እንዳለው የሚያመለክት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “የእግዚአብሔር (ያህዌ) ሀይል ከብቶችህን ይቀስፋል ወይም ይገድላል”
በፈርዖን ከብቶች ላይ የሚመጣ መቅሰፍት መሆኑን ያሳያል፤ ነገር ግን ፈርዖን የግብጽን ህዝብ ሁሉ በመወከል የቀረበ አነጋገር ነው።
“በእስራኤል ከብቶች” የተባለው የእስራኤላውያንን ከብቶች የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ የእስራኤላውያን የሆኑ ከብቶች
“በግብጽ ከብቶች” የተባለው የግብጻውያንን ከብቶች የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ የግብጻውያን የሆኑ ከብቶች
ጊዜ ቀጠረ ወይም ጊዜ ለየ ወይም ጊዜ ወሰነ
ይህ ግነታዊ ዘይቤ ዓይነት ነው። በርግጥ በዚህን ጊዜ የግብጻውያን ከብቶች ሁሉ አልሞቱም፤ ምክንያቱም በኋለኛው መቅሰፍት የሞቱ ሌሎች ከብቶች አሉ። በትርጉም ሥራ ወቅት “ሁሉ” የሚለው ቃል መቅረት የለበትም።
“ግብጽ” የሚለው ምድሪቱን ለማመልከት ሳይሆን የግብጽ ሰዎችንና ከብቶቻቸው ማለት ነው።
ንጉሡ የሆነውን ሁሉ ለማጣራት ሰዎችን በላከ ጊዜ ወይም ፈርዖን ያጣሩ ዘንድ ሰዎች ልኮ
ይህ ቃል የሚያመለክተው ፈርዖን በሆነው ነገር እጅግ መገረሙን የሚያሳይ ነው።
በዚህኛ ክፍል “ፈርዖን ልቡን አደነደነ” ወይም “እግዚአብሔር የፈርዖንን ልብ አጸና” ሳይሆን “የፈርዖን ልብ ግን ደነደነ” የሚለው ትኩረቱ ልቡ እንደ ሰው ለመታዘዝ ፈቃደኛ አልሆነም ማለት ነው።
እሳት ከሚነድበት ቦታ እፍኝ ዐመድ ውሰዱ
መግል የሚቋጥር ቁስል ወይም ቡጉንጅ ወይም እባጭ ዓይነት ቁስል ሆነ ማለት ነው
የፈርዖን ልብ የተባለው ራሱ ፈርዖን ማለት ነው። ፈርዖን ለመስማት አልፈለገም ወይም እምብ አለ ማለት ነው። (ወካይ ወይም ተለዋጭ ዘይቤ ተመልከት)። በዚህኛ ክፍል የፈርዖንን ልብ ያደነደነው ወይም ፈርዖን እንዳይሰማ ያደረገው እግዚአብሔር እንደሆነ ይገልጻል።
በአንተ ላይ ወይም አንተን ራስህን መቅሰፍቱ ይጎዳሃል ማለት ነው።
እግዚአብሔር በታላቅ ሀይሉ ለማጥቃት ወይም ለመጉዳት ሲነሳ ማለት ነው። “እኔ እጄን ዘርግቼ” ሲል ሀይሌን ለመግለጥ ሲነሳ ወይም ሀይሌን ሲገልጥ ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “አንተን ለመቅጣት ሀይሌን ሲጠቀም”
“ስሜ” የሚለው የእግዚአብሔር (ያህዌ) ዝና የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ ትልቅ እንደሆንኩ ሰዎች እስኪያውቁ ድረስ
ፈርዖን እስራኤላውያን እንዳይሄዱ ሲያደርግና እንቅፋት ሲሆንባቸው ምክንያቱ እግዚአብሔር ያንን እንዲያደርግ ስለፈቀደ ነው።
በሌላ አገላለጽ፦ ግብጽ እንደ አገር ከታወቀችበት ወይም ከተቋቋመች ጊዜ ጀምሮ ማለት ነው
በመስክ የተሰማሩ ከብቶችህና ከቤት ውጪ ያለ ማንኛውንም የአንተ ንብረት ሁሉ በፍጥነት ወደ መጠለያ እንዲያስገቡ ለአገልጋዮችህ አሁን ትእዛዝ ስጥ።
እግዚአብሔር (ያህዌ) ስለተናገረው ነገር የፈሩት የፈርዖን ሹማምት ወይም እግዚአብሔር የተናገረውን ነገር ሰምተው የታዘዙት የፈርዖን ሹማምት
እግዚአብሔር የተናገረውን ቃል ያልታዘዘ ወይም ችላ ያለ ወይም ለመስማት ፈቃደኛ ያልሆነ
x
ሕዝቡንና ከብቶችን ጭምር ገደለ ወይም በህዝብና በከብቶች ላይ አደጋ አደረሰ
እስራኤላውያን ወይም የእስራኤል ህዝብ በሚኖሩባት
እጅን ወደ ላይ ማንሳት በሌላ መልኩ ለጸሎት መዘርጋት የሚያመለክት ተምሳሌት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “እጄን ዘርግቼ ወደ እግዚአብሔር እጸልያለሁ”
ለእግዚአብሔር ክብር እንደምትሰጡ፥ እግዚአብሔርን እንደማትታዘዙ
የእህል ዓይነት በተለይ የጥራጥሬ ዓይነት ነው።
የእህል ዓይነት ለሰዎችና ለከብቶች ምግብነት የሚውል
የስንዴና የገብስ ዘር የሆነ የእህል ዓይነት
እጁን ወደ ላይ አንስቶ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ
እንደገና ኃጢአት ሠራ
እግዚአብሔር ፈርዖንና ሹማምንቱን የማይሰሙና የማይታዘዙ መሆናቸውን ለመግለጽ ልባቸውን አደንድኛለሁ ይላል። (ዘጸአት 9፡12 እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት)።
የዕብራይስጡ ቅጂ “እነዚህን ታአምራት” ይላል። አንድ ታአምር ሳይሆን ብዙ ታአምራትና ምልክቶችን አድርጓል ማለት ነው። አዲሱ መደበኛ አማርኛ ቅጂም እንደ ዕብራይስጡ “እነዚህን ታአምራት” ይላልና ተርጓሚዎች ትኩረት ሊሰጡት ይገባል።
ሙሴና አሮን የሚናገሩት ቃል የራሳቸው ሳይሆን የእግዚአብሔር መሆኑን ያሳያል። እነርሱም ተልከው የሄዱት በእግዚአብሔር ነውና።
ከዝናብ ጋር አብሮ የሚወርድ እህልና ቡቃያ የሚያጠፋ ነው
ዕንቅፋት መሆን ማለት ችግር ፈጣሪ፥ ፀብ ጫሪ ሰው እንደማለት ነው።
የፈርዖን ሹማምት ይህን ጥያቄ የጠየቁት በዚህ ሰው ምክንያት በግብጽ ምድር ጥፋት መምጣቱን ለማመልከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “ይህ ሰው በእኛ ላይ ጥፋት እንዲያመጣ አንፈቅድለትም”
የፈርዖን ሹማምት ንጉሱን ይህን ጥያቄ የጠየቁት ግብጽ በጥፋት ላይ መሆኗን ፈርዖን ማየት ወይም ማስተዋል ባለመቻሉ ነበር። አማራጭ ትርጉም፦ “ግብጽ በጥፋት ላይ መሆኗን አስተውል”። እነዚህ መቅሰፍቶች ግብጽን አጥፍተዋል ወይም “የሙሴና አሮን አምላክ ግብጽን አውድሟታል” እንደማለት ነው።
ፈርዖን ሙሴንና አሮንን ከፊቱ አባረራቸው ወይም ፈርዖን ሙሴንና አሮንን እንዲያባርሩዋቸው እንዲያስወጧቸው አገልጋዮቹን አዘዘ ማለት ነው
ፈርዖን ይህን ያለው እስራኤላውያንና ልጆቻቸውን ለመልቀቅ እንደማይፈልግ ለማሳየት ነው።
ሙሴና አሮን ከፈርዖን ፊት እንዲወጡ ተደረገ ወይም ሙሴና አሮን የግድ ከፈርዖን ፊት እንዲወጡ አደረጓቸው
“የምስራቅ ነፋስ” ማለት ከምስራቅ በኩል የሚነፍስ ነፋስ ወይም ከምስራቅ በኩል የሚነሳ ነፋስ ማለት ነው።
አንበጦች በግብጽ ምድር ላይ እንዲመጡ ወይም አንበጦች የግብጽን ምድር እንዲወሩ እንደማለት ነው።
ከአንበጣው ብዛት የተነሳ አገሪቱ ጠቁራ ጨለማ እስክትመስል ድረስ የአንበጣ መንጋ ሸፈናት ማለት ነው።
በተጨማሪ ወይም አንድ ዕድል ስጡኝና እንደ ማለት ነው።
በዚህ ቦታ “ሞት” የተባለው በአንበጦች ምክንያት የመጣውን መቅሰፍት ወይም ጥፋት ለማመልከት ነው። ይህ ጥፋት እየከፋ ሲሄድ ሞት እንደሚያስከትል ለመግለጽም ጭምር ነው።
የዚህ ዐረፍተ ነገር ትክክለኛ ትርጉም እግዚአብሔርም አንበጦቹንም ጠራርጎ ወደ ቀይ ባሕር የሚነዳ ብርቱ ነፋስ ከምዕራብ በኩል አስነሣ ወይም ያህዌ ነፋሱን ወደ ብርቱ የምዕራብ ነፋስ ለወጠው ያም ነፋስ አንበጣዎቹን እየነዳ ወደ ቀይ ባህር ከተታቸው ማለት ነው።
የፈርዖን ልብ የተባለው ራሱ ፈርዖን ማለት ነው። ፈርዖን ለመስማት አልፈለገም ወይም እምቢ አለ ማለት ነው። (ዘጸአት 9፡12 ተመልከት)።
ድቅድቅ ጨለማ ወይም በእጅ እንደምዳሰስ ዓይነት ጨለማ
አንድ ሰኮናም የሚለው “ሙሉ ከብቱን” ለማመልከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ አንድ ከብት እንኳን አናስቀርም
የፈርዖን ልብ የተባለው ራሱ ፈርዖን ማለት ነው። ፈርዖን ለመስማት አልፈለገም ወይም እምብ አለ/እምብተኛ/ ሆነ ማለት ነው። ዘጸአት 9፡12 ተመልከት።
በሌላ አገላለጽ፦ ፈርዖንም ሕዝቡን መልቀቅ አልፈለገም
“ፊት” የሚለው “ሰውዬውን” ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔን እንዳታይ ተጠንቀቅ
በዚህ አባባል ሙሴ የፈርዖንን ንግግር ሲያጸናው እንመለከታለን። አንተ የተናገርከው እውነት ነው እንደማለት ነው። (ፈሊጣዊ ንግግር)
አንድ ሰው እንዳይቀር ሁላችሁንም በማባረር ያስወጣችኋል
ለህዝብ መናገርን በወካይ ዘይቤ ተጠቅሞ ለጆሮአቸው ተናገር ይላል። በሌላ አገላለጽ፦ ለህዝቡ ተናገር
የግብጽ ንጉስ ፈርዖን፤ ሹማምቱና ሕዝቡ ሁሉ ሙሴ ታላቅ ወይም የከበረ ሰው አድርገው ይቀበላሉ
በኩር የሚለው ቃል ሁል ጊዜ መጀመሪያ የተወለደን ወንድ (ሰውና እንስሳ) የሚመለከት ነው።
ይህ በንግስና ዙፋን ላይ የተቀመጠውን ፈርዖንን የመለከታል
የወፍጮ መጅ ገፊ እስከ ሆነችው ወይም በድንጋይ መፍጫ እህል በመፍጨት እስከምታገለግል
ሙሴ የእስራኤልን ህዝብ አስከትሎ ከግብጽ እንደሚሄድ መናገሩ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “ከዚያም በኋላ እሄዳለሁ” ወይም “እኔም ከዚያ በኋላ እሄዳለሁ”
በግብጽ ምድር ላይ ብዙ ተአምራት አደርግ ዘንድ ወይም በግብጽ ምድር ድንቅ ሥራዎቼ በብዛት እንዲታዩ
የፈርዖን ልብ የተባለው ራሱ ፈርዖን ማለት ነው። ፈርዖን ለመስማት አልፈለገም ወይም እምብ አለ ማለት ነው። (ወካይ ወይም ተለዋጭ ዘይቤ ተመልከት)። በዚህኛ ክፍል የፈርዖንን ልብ ያደነደነው ወይም ፈርዖን እንዳይሰማ ያደረገው እግዚአብሔር (ያህዌ) ነው።
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ አንድ ትርጉም ወይም ፍቺ ያላቸው ሲሆን አጽንዖት ለመስጠት የገባ በመሆኑ እስራኤላውያን ከግብጽ የወጡበትንና አዲስ ታሪክ የጀመረበት ስለሆነ ወሩ የአመቱ መጀመሪያ ወር እንዲሆንላቸው የተነገረ ወይም የተሰጠ ነው። ይህ ወር የሚጀምረው በአመዛኙ በሚያዚያ ወር አከባቢ ነው።
በአንድ ቤተሰብ ውስጥ ያሉ ሰዎች ቁጥር አንድን የበግ ጠቦት በልቶ ለመጨረስ የማይበቃ ከሆነ
“እርሱ” የተባለው የዚያ ቤተሰብ መሪ የሆነው ሰው ማለት ነው
“ምሽት” የሚለው ቃል ሙሉ በሙሉ ሲመሽ ሳይሆን ፀሐይ መጥለቂያ እና ማምሻ መካከል ያለው ሰዓት ሲሆን ከመጨለሙ በፊት ብርሃን ያለ መሆኑን አመልካቺ ነው።
የበሩን ወይም የደጃፉን ጎንና ጎን እንዲሁም የላኛውን ጉበን ማለት ነው።
በአማርኛ “ቂጣ እንጀራ” ወይም “እንጀራ ቂጣ” ምን ማለት እንደሆነ ግልጽ ላይሆን ይችላል። ቂጣውን እንጀራ ማለት እርሾ ያልገባበት ደረቅ ቂጣ ሲሆን እንደ ህብረተሰቡ አጠቃቀም “ቂጣ፥ ያልቦካ ቂጣ፥ ደረቅ ቂጣ” ሊሆን ይችላል።
መራራ ቅጠል የተባለው ምን ዓይነት ተክል እንደሆነ በስም አልተገለጸም። በአይሁዳውያን ባህል ሥጋ ለማድረቅ ወይም ለመቀመም የሚጠቀሙበት ተክል ዓይነት ነው።
የፍየሉን ወይም የበጉን ጥሬ ሥጋ ወይም በውሃ ተቀቅሎ የበሰለውን አትብሉ
ከሥጋው እስከ ጧት ድረስ ምንም አታስቀሩ
የወገብ መታጠቂያ ከቆዳ ወይም ከጥጥ የተሰራ የወገብ መታጠቂያ ወይም በእያንዳንዱ ባህል ማህበረሰቡ የሚጠቀመው የወገብ መታጠቂያ ሊሆን ይችላል።
በጥድፊያ ወይም በችኮላ ብሉት
“እርሱ” የሚለው በአስራ አራተኛው ቀን የበግ ወይም ፍዬል ጥቦት እረድና የመብላት ሥርዓቱን ማለት ነው።
የግብጽን አማልክት ወይም እግዚአብሔሮች ሁሉ እቀጣለሁ
እኔ ወደ እናንተ በሚመጣበት ጊዜ ደሙ የእስስራኤላውያን ቤት ስለመሆኑ ምልክት ይሆንልኛል።
እኔም ደሙን በማይበት ጊዜ አልፌአችሁ እሄዳለሁ ወይም ወደ ቤታችሁ ሳልገባ/ሳልጎበኛችሁ አልፌ እሄዳለሁ (ዘይቤያዊ ንግግር)
በሚቀጥሉት ትውልዶች ወይም ዘመናት ሁሉ ቋሚ ሥርዐት ሆኖ የእግዚአብሔር (ያህዌ) በዓል አድርጋችሁ ታከብሩታላችሁ።
“ይጥፋ” የሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር ሶስት አማራጭ ፍቾች ይኖሩታል። 1) የእስራኤል ሰዎች ይህን ሰው ከመካከላቸው አውጥተው ማስወገድ አለባቸው 2) ይህ ሰው ከእስራኤላውያን እንደ አንዱ መታየት የለበትም 3) እስራኤላውያን ይህን ሰው መግደል ወይም ማጥፋት አለባቸው።
በመጀመሪያውና በሰባተኛው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ታደርጋላችሁ
በእነዚያም ቀኖች ምግባችሁን ከማዘጋጀት በቀር ምንም ሥራ አትሠሩም
የምትሠሩት ሥራ ቢኖር ለእያንዳንዱ ምግብ ማዘጋጀት ብቻ ይሆናል።
ይህ አገላለጽ ለጦር ሠራዊት የተሰጠ ስም ሲሆን በዚህ ክፍል የተገለጸው “ክፍል ለክፍል ወይም ቡድን ለቡድን” በሰልፍ የሚወጣውን የእስራኤልን ህዝብ የሚመለከት ነው።
“ምሽት” የሚለው ቃል ሙሉ በሙሉ ሲመሽ ሳይሆን ፀሐይ መጥለቂያ እና ማምሻ መካከል ያለው ሰዓት ሲሆን ከመጨለሙ በፊት ብርሃን ያለ ማለት ነው።
ይህ ወር በእስራኤላውያን ዘመን አቆጣጠር የአመቱ የመጀመሪያ ወር ነው። በአውሮጳውያን አቆጣጠር የመጋቢት መጨረሻ ሳምንት እና የሚያዚያ የመጀመሪያ ሳምንት አከባቢ የሚጀምር ወር ነው።
የመጀመሪያ ወር በገባ በ21ኛው ቀን ማለት ነው
እስከ ሰባት ቀን ድረስ ምንም ዓይነት እርሾ በቤታችሁ መገኘት የለበትም
ዘጸአት 12፡15 ተመልከት
ዘጸአት 12፡5-8 ያለውን ማብራሪያ ተመልከት
ሸካራ የሆነ ትናንሽ ቅጠሎች ያሉት በተለይ ፈሳሽ ነገሮችን ለመርጨት የሚያገለግል የዛፍ ዓይነት ነው
የበሩን ወይም የደጃፉን ጎንና ጎን እንዲሁም የላኛውን ጉበን ማለት ነው።
“በደጁ” ላይ ያልፋል የሚለው ጠቅላላውን ቤተሰብ ወይም ቤት የሚመለከት ነው። ደም በመቃኖቻቸውና በጉበኖቻቸው ላይ የተገኘባቸው ቤቶችን እግዚአብሔር ሳይነካቸው ያልፋል ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እግዚአብሔር ቤታችሁን ትቶ ያልፋል
“ይህችን ነገር” የተባለው “የፋሲካ በዓል” ወይም “የቂጣ በዓል” ማለት ነው። የፋሲካ በዓል ማክበር እግዚአብሔኤርን (ያህዌን” ማክበር ነው።
በሌላ አገላለጽ፦ እግዚአብሔር የእስራኤላውያንን መኖሪያ ቤቶች አልፎ በመሄድ ቤታቸውን ስላተረፈ ወይም በእስራኤላውያን ቤት የሚገኙትን በኩር ወንድ ልጆችን ባለመግደሉ”
ሄደውም በሙሴና በአሮን አማካይነት እግዚአብሔር ያዘዛቸውን ሁሉ አደረጉ
በኩር የሚለው ቃል ሁል ጊዜ መጀመሪያ የተወለደን ወንድ (ሰውና እንስሳ) የሚመለከት ነው። (ዘጸአት 11፡5 ተመልከት)
በዙፋን ላይ ከተቀመጠው ከፈርዖን የበኵር ልጅ ጀምሮ
በጨለማ እስር ቤት ውስጥ እስካለው እስረኛ የበኵር ልጅ ድረስ ያለውን ማለት ነው። ምርኮኛ የተባለው አንድ እስረኛ ሳይሆን ሁሉንም እስረኛ ሲሆን አንደ አንድ ሰው የተጠቀሰው ለሁሉም ያገለግላል ማለት ነው።
በኩር የሆነ ወንድ ልጅ ያልሞተበት አንድ ቤት እንኳ አልነበረም
በግብጽ ምድር ሁሉ ታላቅ የለቅሶ ጩኸትና ዋይታ ሆነ
እስራኤላውያን ግብጽን ለቀው ካልወጡ ሁላችን እናልቃለን ብለው ግብጻውያን ስለፈሩ ---። አማራጭ ትርጉም፦ “እናንተ ለቃችሁ የማትሄዱ ከሆነ እኛም መሞታችን ነው”
በሌላ አገላለጽ፦ ሕዝቡ ያልቦካውን ሊጥ በየቡሆ ዕቃው አድርገው በጨርቅ ጠቅልለው በትከሻቸው ተሸከሙ
ራምሴ ግብጻውያን እህል ከሚያከማቹባቸው ከተሞች አንዱ ነው። (ዘጸአት 1፡11 ተመልከት)
“ህጻናት” የተባሉት ድጋፍ የሚፈልጉ ወንድና ሴት ልጆችን የሚመለከት ወይም ህጻናትና ሴቶችን የሚመለከት ሊሆን ይችላል። ጠቅላላ መዋጋት የሚችሉ ወንዶች ብዛት ስድስት መቶ ሺህ ያህል ነበር።
ከግብፅ ይዘው ከወጡት ሊጥ ያልቦካ ቂጣ ጋገሩ
ከግብፅ በጥድፊያ ወይም በችኮላ እንዲወጡ ስለተደረጉ ለራሳቸው ምግብ ለማዘጋጀት ጊዜ አልነበራቸውም
እስራኤላውያን በግብጽ ምድር የኖሩት አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ነበር
እዚህ ጋር ሠራዊት የተባለው የእስራኤልን ህዝብ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “የእግዚአብሔር ሕዝብ ሁሉ የግብጽን ምድር ለቆ ወጣ” (ዘጸአት 12፡17 ተመልከት)
ይህ ሌሊት እስራኤላውያን በመጠባበቅ ተግተው የሚያድሩበትና ለሚመጣው ትውልድ ወይም ዘመን ሁሉ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ሌሊት ነው
“እርሱ” የተባለው የፋሲክን ምግብ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ የባዕድ አገር ሰው የሆነ የፋሲካን ራት ወይም ምግብ አይብላ
በገንዘብ የገዛችሁት ማንኛውም ባሪያ ቢሆን
ምግቡ በሙሉ በዚያው በተዘጋጀበት ቤት ውስጥ መበላት አለበት ማለት ነው
የሚታረደው ጠቦት አጥንቶቹን አትስበሩ
አስቀድማችሁ በቤተሰቡ ያሉትን ወንዶች ሁሉ ግረዙ
በሌላ አባባል የተገረዘ ሁሉ ከፋሲካው ምግብ መብላት ይችላል ማለት ነው
እግዚአብሔር በሙሴና በአሮን አማካይነት ያዘዘውን ሁሉ ፈጸሙ
አማራጭ ትርጉም፦ “እግዚአብሔር መላውን የእስራኤል ሕዝብ በክፍል በክፍል ከግብጽ ምድር መርቶ አወጣ”
በኲር ሆኖ የተወለደ ሁሉ ለእግዚአብሔር የተለየ እንዲሆን እግዚአብሔር ይፈልገዋል
“ይህን ቀን አስቡ” የሚለው አንድ ሰው ያለፈውን ነገር ወደ ኋላ እንዲያስታውስ መናገር የተለመደ አባባል ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ይህን ቀን አስታውሱ ወይም ይህን ቀን አትርሱ።
ህዝቡ በአንድ ቤት ታጉሮ እንደነበር ዓይነት አነጋገር የያዘ ዘይቤ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “በባርነት የነበራችሁበት ዘመን ወይም ሁኔታ”
ምክንያቱም እግዚአብሔር በታላቅ ኀይሉ በመታደግ አውጥቷችኋል
እርሾ የገባበትን ዳቦ ወይም ምግብ አትብሉ
የአቢብ ወር ለእብራውያን የአመቱ መጀመሪያ ወር ነው። እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር አቢብ ወር የሚጀምረው ከመጋቢት መጨረሻ ሳምንት እስከ ሚያዝያ መጀመሪያ ሳምንት ባለው ጊዜ ውስጥ ነው።
ይህ ሐረግ በግነታዊ እና በተለዋጭ ዘይቤ የተገለጸ ነው። ይህ አገላለጽ ከምድሪቱ ወተትና ማር ይፈልቃል ማለት ሳይሆን ለከብት ርባታና ለእርሻ በጣም ምቹ የሆነ ምድር እንደሆነ ለማሳየት ነው። እንዲሁም “የምታፈስ” አገር የሚለው ቃልም ሁሉም ነገር የሞላባት ምድር የሚል ፍቺ ያለው ነው።
እስራኤላውያን በከነዓን ሲኖሩ በዓመቱ መጀመሪያ ወር ላይ ይህን በዓል (የፋሲካ በዓል) ማክበር አለባቸው (ዘጸአት 12፡25)
እስከ ሰባት ቀን ወይም ለሰባት ቀን ሙሉ እርሾ ያልገባበትን ምግብ ትበላላችሁ
እርሾም ሆነ እርሾ የገባበት ምግብ በፍጹም በምድራችሁ አይገኝ
እርሾ በአገርህ ውስጥ በየትኛውም ሥፍራ/ቦታ/ አይገኝ
ይህ አነጋገር በቀጥታ አነጋገር ሲገለጽ፦ “በዓሉን በምታከብርበት ወቅት ይህን የምታደርገው ከግብጽ በወጣህበት ጊዜ እግዚአብሔር ያደረገልህን መልካም ነገር ለማስታወስ መሆኑን ለልጆችህ ንገራቸው”
ምክንያቱም እግዚአብሔር በታላቅ ኀይሉ ከግብጽ አውጥቷችኋል
እስራኤላውያን በዓሉን ወይም የፋሲካን በዓል ሲያከብሩ እነዚህን ሁለት የሚታዩ ምልክቶችን እንድያደርጉ ሙሴ ያሳስባቸዋል።
ሙሴ ሲናገር እስራኤላውያን በዓሉን ሲያከብሩ በእጃቸው የሆነ ነገር አስረው እንደምያከብሩ አድርጎ ይገልጻል። አማራጭ ትርጉም፦ ለምልከነት በእጅህ ላይ የሆነ ነገር እንደምታስረው ይሁን።
ሙሴ ሲናገር እስራኤላውያን በዓሉን ሲያከብሩ በግንባራቸው የሆነ ነገር አስረው እንደምያከብሩ አድርጎ ይገልጻል። አማራጭ ትርጉም፦ ለምልክትነት በግንባርህ ላይ የሆነ ነገር እንደምታስረው ይሁን።
ምክንያቱም እግዚአብሔር በታላቅ ኀይሉ ከግብጽ አውጥቷችኋል
እግዚአብሔር የከነዓናውያንን ምድር ለአንተ በሰጠህ ጊዜ
በኩር የተወለደ አህያ ለእግዚአብሔር አይለይም ወይም አይቀደስም። አማራጭ ትርጉም፦ በኩር የተወለደ አህያ የበግ ጠቦት በመተካት ከእግዚአብሔር ትዋጃለህ /መልሰህ ተገዛለህ/፤ ነገር ግን አህያውን መዋጀት ካልፈለግህ አንገቱን ስበረው።
በኩር ሆኖ የተወለደን ወንድ ልጅ ሁሉ መዋጀት /መልሰህ መግዛት/ ይገባሃል
በሌላ አገላለጽ፦ “በሚመጡት ዘመናት ልጆችህ የዚህ ሥርዓት ትርጉም ምንድን ነው” ብለው ቢጠይቁህ፥ እንዲህ ብለህ ታስረዳቸዋለህ
ምክንያቱም እግዚአብሔር በታላቅ ኀይሉ
ህዝቡ በአንድ ቤት ታጉሮ እንደነበር ዓይነት አነጋገር የያዘ ዘይቤ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “በባርነት የነበራችሁበትን ሁኔታ ወይም ሕይወት”
እስራኤላውያን በዓሉን ወይም የፋሲካ በዓል ሲያከብሩ እነዚህን ሁለት የሚታዩ ምልክቶችን እንድያደርጉ ሙሴ ያሳስባቸዋል (ተነጻጻሪ ዘይቤ፤ ለተመሳሳይ አገላለጽ 13፡8-10 ተመልከት)
ቅርብ በሆነው መንገድ
እስራኤላውያን ረጅሙን ዕድሜያቸውን በባርነት ስላሳለፉ ከጦርነት ይልቅ ሰላምን ስለሚፈልጉ ከመዋጋት ይልቅ ወደ ባርነት መመለስ ይፈልጋሉ
ኤታም ወደ ፍልስጥኤም በሚወስደው መንገድ ላይ በምድረ በዳው ዳር ላይ ወይም ድንበር ላይ ይገኛል
እግዚአብሔር ቀን በደመና ዐምድ /ምሶሶ መሳይ/፥ ሌሊት ብርሃን በሚሰጥ በእሳት ዐምድ /ምሶሶ መሳይ/ ይመራቸው ነበር
እነዚህ በምስራቃዊው ግብጽ ላይ ያሉ ከተሞች ናቸው
ይህ ቀጥተኛ ንግግር ቀጥታ ባልሆነ ሲጻፍ፦ “ንጉሡ ፈርዖን የእስራኤል ህዝብ በበረሓ ተዘግተው ወይም መንገድ አጥተው በአገሪቱ ዙሪያ የሚንከራተቱ ይመስለኛ” ብሎ አሰበ።
ምድረ በዳው እስራኤላውያንን እንደጠለፋቸውና በአንድ ቤት ዘግቶ እንዳስቀመጣቸው አድርጎ ፈርዖን ይናገራል። ነገር ግን ሀሳቡ “እስራኤላውያን በምድረ በዳ መንገድ አጥተው” ማለት ነው።
የፈርዖን ልብ የተባለው ራሱ ፈርዖን ማለት ነው። ፈርዖን ለመስማት አልፈለገም ወይም እምብ አለ ማለት ነው። (ወካይ ወይም ተለዋጭ ዘይቤ ተመልከት)። በዚህኛ ክፍል የፈርዖንን ልብ ያደነደነው ወይም ፈርዖን እንዳይሰማ ያደረገው እግዚአብሔር እንደሆነ ነው። (ዘጸአት 9፡12 ተመልከት)
በሌላ አገላለጽ፦ ፈርዖን እስራኤላውያንን ያብርራቸዋል ማለት ነው
ሰዎች እኔን ያከብሩኛል
በዚያን ጊዜ እኔ እግዚአብሔር እውነተኛ አምላክ እንደ ሆንኩ ግብጻውያን ያውቃሉ
እስራኤላውያን እንደ ተነገራቸው አደረጉ ወይም እስራኤላውያን እግዚአብሔር እንደ ነገራቸው ፈጸሙ
ለግብጽ ንጉስ ፈርዖን
እስራኤላውያን እንዳመለጡ
ፈርዖንና አገልጋዮቹ/መኳንንቱ/ ሀሳባቸውን ቀይረው ወይም ለውጠው
ፈርዖንና መኳንንቱ ይህን ጥያቄ የጠየቁት የሞኝነት ተግባር እንደፈጸሙ ስላሰቡ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ይህ የሠራነው ነገር ምንድን ነው? እስራኤላውያንን እንዲሄዱ ፈቅደን አገልጋዮችን ማጣታችን አይደለምን? (አጋናኝ ጥያቄ የመተርግም ዘዴ ተመልከት)
ስድስት መቶ (600) ምርጥ ሠረገሎችን . . . አሰለፈ
የፈርዖን ልብ የተባለው ራሱ ፈርዖን ማለት ነው። ፈርዖን ለመስማት አልፈለገም ወይም እምብ አለ ማለት ነው። (ወካይ ወይም ተለዋጭ ዘይቤ ተመልከት)። በዚህኛ ክፍል የፈርዖንን ልብ ያደነደነው ወይም ፈርዖን እንዳይሰማ ያደረገው እግዚአብሔር እንደሆነ ነው። (ዘጸአት 9፡12 ተመልከት)
በግብጽ ምስራቃዊው ክፍል የሚገኙ ከተሞች ነበሩ (ስሞችን የመተርጎም ዘዴ ተመልከት)
በዚህ ክፍል “ፈርዖን” የተባለው መላውን የፈርዖን ሠራዊት የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ንጉሡ “ፈርዖንና ሠራዊቱ እየቀረቡ መምጣታቸውን”
እስራኤላውያን ይህንን ጥያቄ የጠየቁት እንዳይሞቱ ከመፍራታቸው እና ከመደንገጣቸው የተነሳ ነው። ይህን አጋናኝ ጥያቄ በመደበኛ ዐረፍተ ነገር ሲንተረጉም፦ በግብጽ ምድር በቂ የመቃብር ቦታ አለ፤ ለመቀበር ወይም መቃብር ፍለጋ እዚህ ምድረ በዳ መምጣት አልነበረብንም።
እስራኤላውያን ይህን ጥያቄ ሙሴን የጠየቁት በምድረ በዳ እንድሞቱ በማምጣቱ ለመገሰጽ ወይም ለመተቸት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ አንተ እኛን ከግብጽ አውጥተኸን እንዲህ ሊታሰቃየን አይገባህም ነበር።
ይህ አጋናኝ ጥያቄ የሚያሳየው ከዚህ በፊት በግብጽ እያሉ ለእርሱ የነገሩትን ለማስታወስ ወይም አትኩሮት ለመስጠት ነበር። አማራጭ ትርጉም፦ ይህ ሁሉ እንደሚሆን ገና ከዚያ ሳንወጣ ወይም በግብጽ ሳለን ነግረንህ አልነበረምን?
በሌላ አገላለጽ፦ “እባክህ ተወን ወይም ይቅርብን ለግብጻውያን ባርያዎች ሆነን እናገልግል” ብለን ነግረንህ ነበር
ሙሴ ለህዝቡ/ለእስራኤላውያን/ እንዲህ ብሎ መልስ ሰጣቸው
እግዚአብሔር ዛሬ እናንተን እንዴት እንደምያድን/ለእናንተ እንዴት እንደሚሰራ/
ሙሴ እስራኤላውያንን በትህትና በማናገር እግዚአብሔር የግብጻውያንን ሰራዊት እንደሚደመስስ ይነግራቸዋል። አማራጭ ትርጉም፦ እግዚአብሔር ዛሬ የግብጻውያንን ሰራዊት ይገድላል። (በአይነኬ ዘይቤ የተነገረ)
ሙሴ እርዳታ ፍለጋ ወደ እግዚአብሔር ይጸልይ ነበረና እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ ሙሴን ለማስገደድ ሲጠቀምበት እናያለን። ይህን አጋናኝ ጥያቄ በሁለት መንገድ በአጋናኝ ጥያቄ ወይም በመደበኛ ዐረፍተ ነገር መተርጎም ይቻላል። 1) “ሙሴ አንተ ወደ እኔ የምትጮኸው ለምንድን ነው?” 2) ሙሴ ከእንግዲህ ወዲህ ወደ እኔ አትጩህ ወይም ከእንግዲህ ወዲህ እኔን አትጥራ”
ውሃውን ለሁለት ክፈለው ወይም ውሃው ለሁለት ይከፈላል
“የግብጻውያንን ልብ” የተባለው ግብጻውያንን የሚመለከት ሲሆን “ገታራነታቸው ወይም እልከኝነታቸው” ልባቸው ጠንካራ እንደሆነ ተመስሎ ተነገረ። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ ግብጻውያን እንብተኞች ወይም እልከኞች አደርጋቸዋለሁ።
ግብጻውያን እስራኤላውያንን ተከትለው ባህሩ ውስጥ ይገባሉ
በግብጻውያን ሠራዊት መካከል እና በእስራኤላውያን ሠራዊት መካከል
የግብጽ ሠራዊት ሌሊቱን ሙሉ ወደ እስራኤላውያን ሠራዊት መጠጋት አልቻለም ወይም የግብጽ ሠራዊትና የእስራኤል ሠራዊት አንዱ ሌላው ጋር መጠጋት አልቻሉም
ይህ ነፋስ ከምስራቅ በኩል ይነሳና ወደ ምዕራብ ይነፍሳል
ፀሐይ የሚወጣበት አቅጣጫ
በሌላ አገላለጽ፦ “እግዚአብሔር ውሃውን ከፈለው”
አንድ ሰው ከፍርሃት የተነሳ ሲታወክ በትክክል ማሰብ አይችልምና ከልክ በላይ ደነገጡ ወይም ፈሩ ወይም የሚሆኑትን አጡ ማለት ነው።
የሠረገላዎቻቸውን ብረት ጎማ ወይም መንኩራኮር ከመሬት ወይም ከጭቃ ጋር አጣበቀባቸው
አማራጭ ትርጉም፦ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ “ውሃው በግብጻውያን ላይ፥ በሰረገላዎቻቸው ላይና በፈረሰኞቻቸው ላይ እንዲመለስ እጅህን በባህሩ ላይ ዘርጋ”
የእብራይስጡ ትርጉም ከባህሩ ሸሹ ሳይሆን ወደ ባህሩ ሮጡ የሚል ፍቺ አለው። ይህ ማለት ግብጻውያን ከውሃው መሸሽ ሲገባቸው እየዋጣቸው ወዳለው ውሃ ይሮጡ ነበር።
እግዚአብሔር (ያህዌ) ግብጻውያንን በባህሩ ውስጥ አሰጠማቸው
በተለያዩ ቦታዎች “እስራኤል” ተብሎ የተጠቀሰው “የእስራኤል ህዝብን” የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ የእስራኤል ህዝብ ወይም እስራኤላውያን
“እጅ” የሚለው ቃል “ሀይልን” የሚመለከት ሲሆን እግዚአብሔር ከግብጻውያን ሀይል/ጥቃት/ጉልበት/ ማለት ይቻላል (ወካይ ዘይቤ ተመልከት)
በባህሩ አጠገብ አዩ
ይህ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ለድል አድራጊነቱ የተዘመረ መዝሙር ነው። በሌላ አገላለጽ፦ “እርሱ በግብጻውያን ላይ በታላቅ አሸናፊነት ተገለጸ” ወይም “እርሱ በግብጻውያን ታላቅ ድል ተጎናጸፈ”
እግዚአብሔር በግብጻውያን ላይ ባህሩን መመለሱንና እነርሱን በባህር ማስጠሙን ሙሴ በሌላ አገላለጽ እግዚአብሔር በባህር ውስጥ እንደጣላቸው ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፦ “እርሱ በፈረሱና በፈረሰኛው ላይ ባህሩን መለሰባቸው” ወይም “እርሱ ፈረሱንና ፈረሰኛውን በባህር አሰጠማቸው”
እስራኤላውያንን የሚያሳድዱ ብዙ ፈረሶችንና ፈረስ ጋላቢዎችን የሚገልጽ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ፈረሶችንና ፈረስ ጋላቢዎችን
አማራጭ ትርጎሞች፦ 1) ሀይልን የሚሰጠኝ እግዚአብሔር ነው 2) እኔን የሚጠብቀኝ ወይም የሚከላከለኝ እግዚአብሔር ነው
ሙሴ እግዚአብሔርን የዝማሬዬ ምንጭ ነው ወይም እግዚአብሔር እኔ የሚዘምርለት እርሱ ነው
ሙሴ እግዚአብሔር መድሀኒቴ ብሎ ይጠራዋል ምክንያቱም እርሱ ከግብጻውያን እጅ አድኖአቸዋልና። አማራጭ ትርጉም፦ የሚያድነኝ እግዚአብሔር ነው
ሙሴ እግዚአብሔርን ተዋጊ ብሎ ይጠራል ምክንያቱም እርሱ በሀይሉ ግብጻውያንን ተዋግቶ አሸንፏል። አማራጭ ትርጉም፦ እግዚአብሔር እንደ ብርቱ ተዋጊ ነው (ተለዋጭ ዘይቤ)
ሙሴ ስለእግዚአብሔር ሲዘምር እግዚአብሔር ባህሩን በፈርዖን፥ ሰረገሎችና በሠራዊቱ ላይ መመለሱን በባህር ውስጥ እንደመጣል ተነግሯል። አማራጭ ትርጉም፦ እርሱ በፈርዖን ሰረገላዎችንና በሠራዊቱ ላይ ባህሩን መልሷል ወይም እርሱ የፈርዖን ሰረገላዎችንና ሠራዊቱን በባህር አስጥሟል
ድንጋይ በባህር እስከ ውስጥ እንደሚሰጥም የጠላት ሠራዊት እስከ ባህሩ ጥልቅ ድረስ መስጠማቸውን ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፦ ድንጋይ በባህር ውስጥ እንደሚሰጥም እነርሱ በብሃር ውስጥ ሰጠሙ (ተነጻጻር ዘይቤ)
ሙሴ እግዚአብሔር እጅ እንዳለው አድርጎ ይናገራል፤ “ቀኝ እጅ” የእግዚአብሔርን ሀይል ወይም እግዚአብሔር በሀይሉ የሚሰራቸውን ነገሮች ይገልጻል። አማራጭ ትርጉም፦ እግዚአብሔር ሀይልህ የከበረ ነው፤ እግዚአብሔር ሆይ አንተ በሀይልህ የምትሰራቸው ነገሮች ክቡር ናቸው (ወካይ ዘይቤ)።
ሙሴ እግዚአብሔር እጅ እንዳለው አድርጎ ይናገራል፤ “ቀኝ እጅ” የእግዚአብሔርን ሀይል ይገልጻል። አማራጭ ትርጉም፦ እግዚአብሔር ሆይ ሀይልህ ጠላቶችን አደቀቀ ወይም እግዚአብሔር ሆይ በሀይልህ ጠላቶችን አደቀቅህ
በእግዚአብሔር ላይ ማመጽ በእግዚአብሔር ላይ እንደመነሳት ተቆጥሯል፤ አማራጭ ትርጉም፦ በአንተ ላይ ያመጹ ወይም ጠላቶችህን
የእግዚአብሔርን ቁጣ ሙሴ ሲገልጽ አንድ ነገር ለመሥራት እንደ ተላከ አገልጋይ አድርጎ ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፦ አንተ ቁጣህን አሳየህ ወይም አንተ እንደ ቁጣ ሥራህን ፈጸምክ
x
በሌላ አገላለጽ፦ እኔ ፍላጎቴን አሟላለሁ ወይም እኔ የፈለግሁትን ከእነርሱ እወስዳለሁ
ጠላቶች እስራኤላውያንን በእጃቸው ሀይል እንደሚያጠፉ ሲናገሩ እጃቸው እያጠፋቸው እንደሆነ አስመስለው ይናገራሉ። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ በእጄ አጠፋቸዋለሁ
ሙሴ እግዚአብሔር በአፉ ወይም በአፍንጫው ነፋሱን እንደነፈሰባቸው አድርጎ ይገልጻል። አማራጭ ትርጉም፦ አንተ ነፈሱ እንዲነፍስ አድርገሃል
አረር ከባድ የብረት ዘር ሲሆን ነገሮች በውሃ ወይም በባህር ውስጥ እንድሰምጡ ሲፈለግ አረር ይጠቀማሉ። እዚህ ቦታ “አረር” የተጠቀሰበት ምክንያት ጠላቶች ምን ያህል ፈጥነው እንደ ጠፉ ለማሳየት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እንደ አረር ወይም ከባድ ብረት በሚናወጠው ውሃ ውስጥ ሰጥመው ቀሩ
ሙሴ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው የእግዚአብሔርን ትልቅነት ለመግለጽ ሲፈልግ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እግዚአብሔር ሆይ፥ ከአማልክት መካከል አንተን የሚመስል ማን ነው?
ሙሴ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው የእግዚአብሔርን ትልቅነት ለመግለጽ ሲፈልግ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ታአምራትን የምታደርግ አንደ አንተ ያለ ማን ነው? ወይም ድንቅ ሥራዎችን የምትሰራ አንተን የሚመስል ማን ነው።
“ቀኝ እጅ” የእግዚአብሔርን ታላቅ ሀይል የሚገልጽ አባባል ሲሆን “በታላቅ ሀይልህ” የሚል ፍቺ አለው። “ዘረጋህ” የሚለው እግዚአብሔር እጅ እንዳለውና እጁን እንደዘረጋው አድርጎ ያሳያል። አማራጭ ትርጉም፦ በታላቅ ሀይልህ ይህን አደርግኸው
ሙሴ በሰውኛ ዘይቤ ምድር አፍ እንዳላትና ነገሮችን መዋጥ ወይም መብላት እንደምትችል አድርጎ ያቀርባል። አማራጭ ትርጉም፦ ምድር በላቻቸው ወይም አጠፋቻቸው
ይህ በፍርሃት ምክንያት መንቀጥቀጣቸውን የሚገልጽ ነው።
ፍልስጥኤማውያን ወይም በፍልስጥኤም የሚኖሩ ሰዎች ተሸበሩ/ታወኩ/
ሰዎች ከፍርሃት የተነሳ መድከማቸውን ሙሴ እንደ ቀለጡ አድርጎ ያሳያል። በሌላ አገላለጽ፦ የከነዓን ሕዝብ ወኔ ከዳቸው ወይም ድፍረት አጡ
አነዚህ ሁለቱ ቃላት የሚያሳዩት በእነርሱ ላይ ፍርሃት ሊመጣ እንደሆነ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “ፍርሃት በእነርሱ ላይ ይመጣል”
የእግዚአብሔር ክንድ የእርሱን ትልቅ ሀይል የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ከሀይልህ ትልቅነት የተነሳ”
አማራጭ ትርጉሞች፦ 1) እነርሱ እንደ ድንጋይ ዝም ይላሉ 2) እነርሱ እንደ ድንጋይ እንቅስቃሴ አልባ ይሆናሉ
“አንተ ታስገባቸዋለህ” የሚለው በሌላ አገላለጽ፦ አንተ ህዝብህን ወደ ከነዓን ታመጣቸዋለህ ወይም ትወስዳቸዋለህ የሚል ነው።
እግዚአብሔር የከነዓንን ምድር ለእስራኤላውያን ርስት አድርጎ መስጠቱን ሙሴ ተክል ከመትከል ጋር ሲያነጻጽር ይታያል። “የርስት ተራራ” የተባለው በከነዓን ምድር ያለው “የጽዮን ተራራ ነው”። እግዚአብሔር ምድርቱን እንደ ርስት አድርጎ ይሰጣቸዋል። አማራጭ ትርጉም፦ አንተ እነርሱን በርስት ተራራቸው ታኖራቸዋለህ ወይም እነርሱ በርስት ተራራቸው ይኑሩ።
ማርያም የሙሴና የአሮን ታላቅ እህት ነበረች።
ከሙዚቃ መሳሪያዎች አንዱ ሲሆን ከተለያዩ ቁሳቁሶች ይሰራል፤ ለምሳሌ ከብረት፥ ከእንጨትና ከቆዳ ወዘተ።
ይህ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ለድል አድራጊነቱ የተዘመረ መዝሙር ነው። በሌላ አገላለጽ፦ “እርሱ በግብጻውያን ላይ በታላቅ አሸናፊነት ተገለጸ ወይም እርሱ በግብጻውያን ታላቅ ድል ተጎናጸፈ (15፡1 ተመልከት)
እግዚአብሔር በግብጻውያን ላይ ባህሩን መመለሱንና እነርሱን በባህር ማስጠሙን ሙሴ በሌላ አገላለጽ እግዚአብሔር በባህር ውስጥ እንደ አንድ ነገር እንደ ጣላቸው ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፦ እርሱ በፈረሱና በፈረሰኛው ላይ ባህሩን መለሰባቸው ወይም እርሱ ፈረሱንና ፈረሰኛውን በባህር አሰጠማቸው (15፡1 ተመልከት)
“እስራኤል” የሚለው የእስራኤልን ህዝብ የሚወክል ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ሙሴ የእስራኤልን ህዝብ መራቸው
እነዚህ ቦታዎች በትክክል የት ጋር እንደሆኑ በትክክል ማሳየት አይቻለም። ነገር ግን ቦታዎች ወይም መንደሮች ነበሩ፤ ምናልባት በከነዓን ምድር በደቡባዊ ምስራቅ የሚገኙ አከባቢዎች ሊሆኑ ይችላሉ።
ህዝቡ በሙሴ ላይ ደስተኞች አለመሆናቸውን የሚገልጽ ነው፤ አማራጭ ትርጉም፦ በሙሴ ላይ አጉረመረሙ ወይም በሙሴ ላይ በቁጣ ተናገሩ
እግዚአብሔር ስለራሱ ድምጽ ይናገራል፤ ድምጹ እርሱን ይገልጻል ወይም ይወክላል። በሌላ አገላለጽ፦ ድምጼን ወይም እኔ የሚለውን (ወካይ ዘይቤ)
“በፊቱ” የሚለው በእግዚአብሔር ፊት ሲሆን አንድ ሰው በእግዚአብሔር በዓይኑ ፊት ቆሞ አንድ ነገር እንደምፈጽም የሚናገር ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እግዚአብሔር የሚቀበለውን መልካም ነገር አድርጉ ወይም እግዚአብሔር የሚፈልገውን ነገር አድርጉ
ውሃና መልካም አየር እንዲህም ትላልቅ ዛፎች ያሉበት ቦታ ነው።
“ዘንባባ” የተባለው በርግጥ ዘንባባ ሳይሆን ተምር ነው። ተምር በመልኩ ከዘንባባ ጋር ስለሚመሳሰል አማርኛው ትርጉም ዘንባባ ብሎታል። በሌላ አገላለጽ፦ ሰባ የተምር ዛፎች
“ሲን” የምድረ በዳው ስም ነው፤
በሁለተኛው ወር በአስራ አምስተኛ ቀን
ይህ ግነታዊ ዘይቤ አገላለጽ ሲሆን “እስራኤላውያን ሁሉ” (ጠቅላይ እና ግነታዊ ዘይቤ)
አጉረመረሙ ወይም ተቆጡ ወይም ተናደዱ
ይህ አገላለጽ አሁን ባለንበት ሁኔታ ውስጥ ከመጨናነቅ እዚያው ሞተን ቢሆን ይሻለን ነበር ብለው ተናገሩ። አማራጭ ትርጉም፦ ምነው በእግዚአብሔር (ያህዌ) እጅ ሞተን ባረፍነው ኖሮ ወይም ምነው በግብጽ ሳለን እግዚአብሔር በገደለን ኖሮ
“በእግዚአብሔር እጅ” የሚለው በአግዚአብሔር አሰራር ወይም እርምጃ የሚል ፍች አለው።
እግዚአብሔር ከሰማይ የሚልከውን ምግብ ከመዝነብ ጋር አነጻጽሯል። በሌላ አገላለጽ፦ ከሰማይ ምግብ እንደ ዝናብ እልክላችኋለህ /እሰጣችኋለህ/። “እንጀራ” የሚለው አንድ የተወሰነ የምግብ ዓይነት ይገልጻልና በአከባቢው የተለመደ ማንኛውንም የምግብ ዓይነት መጠቀም ይቻላል።
ህጌን ይታዘዙ ወይም አይታዘዙ እንደሆነ ማለት ነው
ትዕዛዜን ማለት ነው
ሙሴና አሮን ይህን አጋናኝ ጥያቄ የጠየቁት ህዝቡ በእነርሱ ላይ ማጉረምረማቸው ስንፍና ወይም ሞኝነት እንደሆነ ለማሳየት ነው። በአጋናኝ ጥያቄ ወይም በመደበኛ ዐረፍተ ነገር መተርጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፦ በእኛ ላይ የምታጒረመርሙት እኛ ምን ስለሆንን ነው? ወይም በእኛ ለማጉረምረም እኛ ብቁ ሰዎች አይደለንም
ሙሴ “ምግብ” በማለት ፋንታ “እንጀራ ወይም ዳቦ” ይላል። ይህን ከሰማይ የሚሰጣቸውን ምግብ እንደ ሌሎቹ የምግብ ዓይነት ሁልጊዜ ይበሉታል።
ሙሴ ይህን አጋናኝ ጥያቄ የጠየቃቸው እርሱና አሮን ህዝቡ የፈለጉትን ነገር ለመስጠት እንደማይችሉ ለመግለጽ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔና አሮን እናንተ የምትፈልጉን ነገር መስጠት አንችልም
ህዝቡ ያጉረመረሙት የእግዚአብሔር አገልጋዮች በሆኑት በሙሴና በአሮን ላይ ነበር። በሙሴና በአሮን ላይ ማጉረምረም በተዘዋዋሪ በእግዚአብሔር ላይ እንደማጉረምረም ነው። አማራጭ ትርጉም፦ በእኛ ላይ ስታጒረመርሙ በእግዚአብሔር ላይ ማጒረምረማችሁ እንደሆነ እወቁ ወይም ማጉረምረማችሁ በእኛ ላይ ሳይሆን በርግጥ በእግዚአብሔር ላይ ነው
ይህ “እኔሆ” የሚለው ቃለ ህዝብ አንድ አስደናቂ ነገር እንዳየ ለማመልከት ወይም ትኩረት ለመሳብ ነው
ሙሴ “ምግብ” በማለት ፋንታ “እንጀራ ወይም ዳቦ” ይላል። ይህን ከሰማይ የሚሰጣቸውን ምግብ እንደ ሌሎቹ የምግብ ዓይነት ሁልጊዜ ይበሉታል። አማራጭ ትርጉም፦ በማለዳ/ጧት/ የምትፈልጉትን ያህል ምግብ ትጠግባላችሁ
ይህ አገናኝ ሀረግ በታሪኩ ውስጥ ያለውን በጣም አስፈላጊውን ክፍል ለይቶ ያሳያል። በአንተ ቋንቋ እንዲህ ባለሁ ጉዳይ ላይ አገልግሎት የሚሰጥ ቃል ካለ መጠቀም ይችላል።
ትናንሸ የሆኑ የወፍ ዝሪያዎች ናቸው፤
በጊዜው ለነበሩ ሰዎች “ውርጭ” ማለት ምን ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው። በአማርኛ ውርጭ የሚለው ቃል ወደ ከባድ ብርድ ያደላል። ነገር ግን “ውርጭ” እንደ በረዶ የመጋገር ባህርይ ያለው ስለሆነ አመዳይ ወይም እንደ ቅርፍት የተጋገረ ነገር ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ዐመዳይ ይመስል ነበር ወይም አመዳይ የሚመስል የተጋገረ ነገር
ሙሴ “ምግብ” በማለት ፋንታ “እንጀራ ወይም ዳቦ” ይላል። ይህ ከሰማይ የሚሰጣቸው ምግብ እንደ ሌሎቹ የምግብ ዓይነቶች ሁልጊዜ ይበሉታል። አማራጭ ትርጉም፦ እግዚአብሔር የሰጣችሁ እንጀራ ወይም ዳቦ፥ ምግብ
አንድ ጎሞር ወደ ሁለት ሊትር ያህል ነው
ይህ ሀረግ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ሀሳብ እየገባ ወይም እየጀመረ ስለመሆኑ ለማሳየት ነው። በቁጥር 22-23 ድረስ ባለው ክፍል በስድስተኛውና በሰባተኛ ቀን ህዝቡ መናውን እንዴት መጠቀም እንዳለባቸው ያሳያል። በአንተ ቋንቋ እንዲህ ያለ አገናኝ ሀረግ ካለ መጠቀም ጥሩ ነው።
ሥራ የማይሰራበትና እረፍት የሚደረግበት ቀን
በስብሶ መሽተት አልጀመረም
ዛሬ ሰንበት ስለሆነ እግዚአብሔርን ለማከበር ብቻ ይውላል
ነገር ግን በቀን ሰባት
እግዚአብሔር በየቀኑ ወይም በየማለደኣ ለሰጣቸው ምግብ እስራኤላውያን የሰጡት ስም ነው።
ምንም ምግብ አይኖርም ወይም ምንም ነገር አይኖርም
እግዚአብሔር ይህን አጋናኝ ጥያቄ የጠየቀ ህዝቡ የእግዚአብሔርን ትዕዛዞች ስላልታዘዙ እነርሱን ለመተቸት ወይም ለመገሰጽ ነው። ይህን አጋናኝ ጥያቄ በመደበኛ ዐረፍተ ነገር ስንተረጉም፦ እናንተ እስራኤላውያን ትዕዛዞቼንና ህጎቼን ለመታዘዝ ፈቃደኛ አይደላችሁም
እግዚአብሔር (ያህዌ) ሰንበትን የሰጣችሁ እንድታርፉ መሆኑን ልብ በሉ/አስተውል/
በስድስተኛው ቀን ለሁለት ቀን የሚበቃ ወይም የሚሆን ምግብ ስለምሰጣችሁ
የድንብላል ዘር ከቅመም ዘሮች አንዱ ሲሆን ምግብ ጣዕም እንዲኖረው የሚያደርግ ነው
በጣም ቀጭን ቂጣ ወይም እንደ እንጀራ በቀጭኑ የተጋገረ ነገር ነው
አንድ ጎሞር ወደ ሁለት ሊትር ያህል ነው
ጎሞርና ኢፍ ሁለቱም መለኪያዎች ናቸው። ኢፍ ወደ ሀያ ኪሎ ግራም ሲመዝን ጎሞር ሁለት ኪሎ ግራም ይመዝናል
“ሲን” የምድረ በዳው ስም ነው፤ (ዘጸአት 16፡1 ተመልከት)
በጉዞ ላይ ሰዎች የሚያርፉበት ወይም የሚቀመጡበት ሥፍራ ነው፤
ሙሴ እነዚህን ጥያቄዎች የጠየቃቸው ህዝቡን ለመገሰጽ ወይም ለመኮነን ነው። ይህ አጋናኝ ጥያቄ በመደበኛ ዐረፍተ ነገር ምተርጎምም ይቻላል፤ ከእኔ ጋር ልትጣሉ አይገባችሁም፤ እግዚአብሔርንም (ያህዌን) ልትፈታተኑ አያስፈልጋችሁም
እስራኤላውያን ይህንን እአጋናኝ ጥያቄ የጠየቁት በምድረ በዳ ልገድላቸው እንዳመጣቸው አድርገው ሙሴን ለመክሰስ ነው። ይህን አጋናኝ ጥያቄ በመደበኛ ዐረፍተ ነገር መተርጎምም ይቻላል፦ አንተ ከግብጽ ምድር ያወጣኸን እኛን፥ ልጆቻችንን እና ከብቶቻችንን በውሃ ጥም ለመፍጀት ወይም ለመግደል ነው
ከሕዝቡ ቀድም ብለህ ወደ ፊት ሂድ ወይም ከህዝቡ ፊት አልፈህ ሂድ
በምድረ በዳ ያለ ቦታ ሲሆን የስሙ ትርጉም “መፈታተን” ማለት ነው፤ “መሪባ” በምድረ በዳ ያለ ሥፍራ ሲሆን የስሙ ትርጉም “ማጉረምረም” ማለት ነው።
በምድረ በዳ ያለ ሥፍራ ሲሆን ሰዎች በጉዞ ላይ ሲሆኑ የሚያርፉበት ወይም የሚቀመጡበት ሥፍራ ነው፤
ኢያሱ ራሱንና ለውጊያ የመረጣቸውን እስራኤላውያንን ወክሎ ቀርቧል። አማራጭ ትርጉም፦ ኢያሱና እርሱ የመረጣቸው ሰዎች አማሌቃውያንን ወጉት
የሙሴና የአሮን ጓደኛ
እስራኤልና አማሌቅ ከሁለቱም ወገን ለውጊያ የተሰለፉ ሰዎችን የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እስራኤላውያን ድል ያደርጉ ነበር . . . አማሌቃውያን ያሸንፉ ነበር
ፀሐፊው የሙሴ እጆች መድከማቸውን ለማሳየት ሲፈልግ እንደ ከበዱ አድርጎ ይገልጻል፤ በሌላ አገላለጽ፦ የሙሴ እጆች ደክመው ወይም ዝለው ነበር
በሰይፍ ተዋግቶ ድል አደረገ
እግዚአብሔር የአማሌቅን መደምሰስ ሲገልጽ የአንድን ሰው የማሰብ አቅምን ከማጥፋት ጋር ሲያነጻጽር ይታያል። አንድ ሰው ወይም ቡድን ወይም ማህበረሰብ ፈጽሞ ሲጠፋ የምያስታውሳቸው ወይም መታሰቢያ ይጠፋል። በሌላ አገላለጽ፦ እኔ አማሌቃውያንን ፈጽሞ አጠፋለሁ ወይም እደመስሳለሁ (ተለዋጭ ዘይቤ)
እጅ የማንሳት ልምምድ የሚታወቀው ሰዎች መሀላ ሲፈጽሙ ወይም ቃል ኪዳን ሲገቡ እጃቸውን ሲያነሱ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ምክንያቱም እጆች ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ዙፋን ተዘርግተዋል ወይም ምክንያቱም ሙሴ እጁን ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ስላነሳ
በአማሌቃውያን ላይ ወይም በአማሌቅ ሰዎች ላይ
የሙሴ የሚስቱ አባት
ይህ ሀረግ ሁለት ፍችዎችን ይዟል፦ 1) ዮቶር ሲፖራንና ሁለቱን ልጆቹን ወደ ሙሴ አመጣቸው 2) ዮቶር ሲፖራንና ሁለቱን ልጆች ወደ ቤት መልሶአቸው ነበር
ይህ አባባል ቀደም ብሎ ሙሴ የሰራውን ወይም ዮቶር ያደረገውን የሚያሳይ ነው። በሌላ አገላለጽ፦ ሙሴ ሚስቱን ወደ አማቾቹ ቤት ከላከ በኋላ
የሙሴና የሲፖራ ልጅ ሲሆን የስሙ ትርጉም እንግዳ ወይም መጻተኛ ማለት ነው
የሙሴና የሲፖራ ልጅ ሲሆን የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ረዳቴ ማለት ነው
በፈርዖን ወይም በፈርዖን ሠራዊት ከመገደል መትረፉን ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፦ በፈርዖን ወይም በፈርዖን ሠራዊት ከመገደል/ከመሞት/ አዳነኝ።
እርሱ ከእስራኤላውያን ጋር ወደ ሰፈረበት ወደ ምድረ በዳ
ሰዎች ታላቅ አክብሮትና ትህትናን እየሰጡ ስለመሆናቸው የሚያሳዩት እንደ ባህሉ በመሳምና እጅ በመንሳት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ራሱን ዝቅ አድርጎ እጅ በመንሣት ሳመው
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሲል ያደረጋቸውን ነገሮች ሁሉ
በመንገድ ላይ ስላጋጠማቸው መከራ ሁሉ ወይም የደረሰባቸውን ፈተና ሁሉ
“እጅ” አንድ ሰው አንድን ነገር ለማድረግ የሚያስችል ሀይል እንዳለው የሚገልጽ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ከሀያላን ግብጻውያንና ከሀያሉ ፈርዖን ያተረፋችሁ/ያስመለጣችሁ/ያዳናችሁ/ (ወካይ ዘይቤ)
ዮቶር ይህንን አጋናኝ ጥያቄ የጠየቀው ሙሴ የሚያደርገው ነገር ጥሩ ወይም ትክክል እንዳለሆነ ለማሳየት ነው። በትርጉም ውስጥ አጋናኝ ጥያቄውን እንዳለ ማምጣጥ ይቻላል ወይም ወደ መደበኛ ዐርረፍተ ነገር መቀየር ይቻላል። አማራጭ ትርጉም፦ አንተ በህዝቡ ላይ ይህን ሁሉ ነገር ማድረግ አልነበረብህም ወይም ለህዝቡ የምታደርገው ይህ ሁሉ ነገር ምንድን ነው?
“ተቀምጠሃል” የሚለው ቃል ወካይ ዘይቤ ሲሆን “ለፍርድ” ወይም “ለህዝቡ ፍርድ ለመስጠት” መቀመጡን ለማሳየት ነው። ዳኞች የሰዎችን ጉዳይ ለመስማት እና ለመዳኘት መቀመጣቸውን ሲገልጽ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ አንተ ብቻህን ትፈርዳለህ” ወይም “ህዝቡ ላይ እየፈረድክ ያለኸው አንተ ብቻ ነህ (ወካይ ዘይቤ)
ዮቶር ይህን አጋናኝ ጥያቄ የጠየቀው ሙሴ ብዙ ሥራ ብቻውን እየሰራ መሆኑን አጽንዖት ሰጥቶ ለመናገር ፈልጎ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ይህ ሁሉ ሰው ከጧት እስከ ማታ ድረስ በአንተ በዙሪያ ቆሞ ሳለ አንተ ብቻህን በፍርድ ወንበር ላይ ለምን ትቀመጣለህ? ወይም ይህ ሁሉ ሰው ከጧት እስከ ማታ ድረስ በአንተ ዙሪያ ቆሞ ሳለ አንተ ብቻህን ለፍርድ መቀመጥ አይገባህም
ሕዝቡ /ሰዎች/ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለማወቅ ወይም ለመፈለግ/ለመረዳት/
ዮቶር ሙሴ የሚሰራው ሥራ ከባድ መሆኑ ለማመልከት አንድን ነገር ከመሸከም ጋር ያነጻጽራል። አማራጭ ትርጉም፦ ሥራው ከአቅምህ በላይ ነው (ተለዋጭ ዘይቤ)
አንተ ራስህንም ሆነ ሕዝቡን በከንቱ ታደክማለህ
“ምክር እሰጥሃለሁ” ወይም “አቅጣጫ እጠቅምሃለሁ”
“ከአንተ ጋር ይሆናል” የሚለው የእግዚአብሔር እርዳታ ወይም እግዚአብሔር እንደምረዳው ለመግለጽ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እግዚአብሔር ይረዳሃል ወይም እግዚአብሔር ለሥራው ጥበብ ይሰጥሃል
ዮቶር ሲናገር ሙሴ የህዝቡን ጥያቄ ወይም አቤቱታ ወደ እግዚአብሔር ለማድረስ ይዞ እንደምመጣ አድርጎ ይገልጻል። አማራጭ ትርጉም፦ አንተ ጥያቄአችውን ለእግዚአብሔር ተናገር/አሳውቅ/
ህዝቡ እንዴት መኖር እንዳለባቸውና ምን ማድረግ እንደሚገባቸውም መናገር ወይም ማሳየት አለብህ እንደማለት ነው
በተጨማሪ/ነገር ግን/ አንተ . . . ሰዎችን ምረጥ
ይህ አባባል ሁለት ዓይነት ፍቺዎች ይኖሩታል፦ 1) እነዚህ ቁጥሮች በእያንዳንዱ ቡድን ውስጥ ያሉትን የሰዎች ቁጥር ወይም ብዛት አመልካች ናቸው፤ አማራጭ ትርጉም፦ “1000 ሰው ያለበት ቡድን፥ 100 ሰው ያለበት ቡድን፥ 50 ሰው ያለበት ቡድን እና 10 ሰው ያለበት ቡድን”፤ 2) እነዚህ ቁጥሮች በትክክል የሚታዩ ቁጥሮች ሳይሆኑ ምሳሌያዊ ናቸው፤ አማራጭ ትርጉም፦ “በጣም ትንሽ ሰው ቡድን መሪ፤ የትንሽ ሰው ቡድን መሪ፤ የብዙ ሰው ቡድን መሪ፤ በጣም ብዙ ሰው ቡድን መሪ”
በህዝቡ ላይ መፍረድ እንዲችሉ ሰይማቸው ወይም ሥልጣን ስጣቸው
ከባድ ያልሆኑ ወይም ቀላል በሆኑ ነገሮች ላይ እነርሱ ይፍረዱ/ይወስኑ/
አስቸጋሪ የሆነውን ጉዳይ ሁሉ ለአንተ እንዲያቀርቡ /ለአንተ እንድነግሩ/ አድርግ ወይም ከአቅማቸው በላይ የሆነውን ከባድ ጉዳይ ወደ አንተ ያምጡት
ዮቶር ይህንን ሲናገር እነዚህ ሰዎች ከሙሴ ጋር አብረው አንድን ነገር ለመሸከምና እርሱን ለመርዳት የመጡ አስመሎ ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፦ ሥራውን በመሥራት ስለሚያግዙህ ሥራው ቀላል ይሆናል ወይም ከአንተ ጋር አብረው ስለሚሰሩ ሥራው ቀላል ይሆንልሃል
የሥራ ክብደቱ ለአንተ ቀላል ይሆናል ወይም የሥራ ጫና ይቀንስልሃል
ፀሐፊው የሚናገረው አንድን ነገር ለማድረግ የሚያስችል አቅም ወይም ችሎታ እንጂ ዕውቀት አይደለም። ከእስራኤላውያን መካከል ችሎታ ያላቸውን ሰዎች መረጠ ወይም ከእስራኤላውያን መካከል ነገር የመለየት ችሎታ ያላቸውን መረጠ
ኡህ አባባል ሁለት ዓይነት ፍቺዎች ይኖሩታል፦ 1) እነዚህ ቁጥሮች በእያንዳንዱ ቡድን ውስጥ ያሉትን የሰዎች ቁጥር አመልካች ናቸው፤ አማራጭ ትርጉም፦ “1000 ሰው ያለበት ቡድን፥ 100 ሰው ይለበት ቡድን፥ 50 ሰው ያለበት ቡድን እና 10 ሰው ያለበት ቡድን”፤ 2) እነዚህ ቁጥሮች በትክክል የሚታዩ ቁጥሮች ሳይሆኑ ምሳሌያዊ ናቸው፤ አማራጭ ትርጉም፦ “በጣም ትንሽ ሰው ቡድን መሪ፤ የትንሽ ሰው ቡድን መሪ፤ የብዙ ሰው ቡድን መሪ፤ በጣም ብዙ ሰው ቡድን መሪ”
እነርሱ ሁልጊዜ የሕዝብ ዳኞች ሆነው አገለገሉ/ያገለግሉ ነበር/
አስቸጋሪ የሆኑትን ጉዳዮች ብቻ ወደ ሙሴ ያቀርቡ ነበር ወይም አስቸጋሪ በሆኑ ነገሮች ላይ ሙሴ እንዲፈርድ ወደ እርሱ ያመጡ ነበር
ቀላል በሆነው ነገር ላይ እነርሱ ራሳቸው ይወስኑ ነበር
በዚህ ምዕራፍ የተገለጹ ነገሮች የሙሴን ህግ እንዲቀበሉ ህዝቡን የሚያዘጋጅ ነበር። ህጉን ለመቀበል ህዝቡ ህጉ የሚጠይቀውን እያንዳንዱን ነገር ለመማርና ለማድረግ ራሳቸውን ማዘጋጀት አለባቸው። የዚህ ምዕራፍ ክስተት ለእስራኤል አስፈላጊና ዋናው አካል ነበር።
እስራኤላውይ ወደ ሲና ምድረ በዳ የደረሱት በሶስተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ልክ ከግብጽ በወጡበት በዚያች ቀን ነበር። ይህ ማለት ከግብጽ የወጡበትና ወደ ምድረ በዳ የደረሱበት ቀን ተመሳሳይ ነበር ማለአት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ "በሶስተኛው ወር እስራኤላውያን ግብፅን ለቀው በወጡበት በዚያችው በተመሳሳይ ዕለት . . .
ይህ ሥፍራ የሚገኘው በሲና ምድረ በዳ ጫፍ አከባቢ እስራኤላውያን የሰፈሩበት ሥፍራ ነው (ዘጸአት 17፡1 ተመልከት)
“የያዕቆብ ቤት” የሚለው የያዕቆብን ቤተሰብ እና ትውልዱን የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ የያዕቆብ ተወላጆች ለሆኑት
“የእስራኤል ልጆች” የሚለው ሀረግ የሚገልጸው “የያዕቆብ ቤት” የሚለውን የሚያብራራ ነው።
እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ያደረገውን ጥበቃና ጥንቃቄ ሲገልጽ እርሱ ንስር እንደ ሆነና እነርሱን በክንፉ እንደ ተሸከማቸው አድርጎ ይገልጻል። አማራጭ ትርጉም፦ ንስር ጫጩቶችዋን በክንፎችዋ እንደምትሸከም እኔም እናንተን እንዴት እንደተሸከምኳችሁ
“ቃሌን ብትሰሙ” የሚለው እንዲሁ መስማት ብቻ ሳይሆን መታዘዝንም ይጨምራል። በሌላ አገላለጽ፦ ቃሌን ብትሰሙና ለእኔም ብትታዘዙ
ቃል ኪዳኔ የምጠይቃችሁን ነገር ብትፈጽሙ
የእኔ ርስት ወይም ሀብት ትሆናላችሁ
እግዚአብሔር ህዝቡ ካህናት እንደሆኑ ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፦ የመንግስት ህዝብ የሆናችሁ ለእኔ እንደ ካህናት ናችሁ ወይም የመንግስት ህዝብ የሆናችሁ እናንተ ለእኔ ካህናት የሚሰሩትን የምትሰሩ ናችሁ
ይህ ሀረግ የሚያሳየን ሙሴ ለህዝቡ ሲናገር ቃሉን ለፊታቸው እንደተናገረ አድርጎ ያቀርባል። አማራጭ ትርጉም፦ እነዚህን ቃሎች ሁለ ለእነርሱ ተናገረ
እግዚአብሔር ለእርሱ የሰጠውን ትዕዛዝ
ሙሴ እነርሱ ያሉትን መልሶ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ወሰደ ወይም ለእግዚአብሔር ሪፖርት አደረገ
“የህዝቡ ቃል” ህዝቡ የተናገሩትን የሚገልጽ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ህዝቡ ያሉትን ወይም የተናገሩትን
የዚህ ሀረግ ትርጉም:- ራሳቸውን ቅዱስ እንዲያደርጉ ወይም እንዲለዩ ለህዝቡ ንገራቸው
ይህ ትዕዛዛዊ ሀረግ ሲሆን በሌላ አገላለጽ፦ ህዝቡ ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ ትዕዛዝ ተሰጣቸው
በህዝቡ ዙሪያ ደንበር ወይም ገደብ አድርግ ወይም ህዝቡ እንዳያልፉ ድንበር ወይም ገደብ አበጅላቸው
ማንም ሰው ተራራውን ቢነካ በርግጥ ይሞታል ወይም ተራራውን የሚነካ ማንም ቢሆን ግደሉት
ተራራውን የሚነካ በድንጋይ ተወግሮ ወይም በቀስት ተወግቶ ይሙት
ከፍ ባለ ድምፅ ወይም ለረጅም ጊዜ ጥሩንባ በተነፋ ጊዜ
ይህ በትህትና የተገለጸው ወደ ሌላ ሴት ሳይሆን ወደ ሚስቶቻቸው እንዳይቀርቡ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ከሚስቶቻችሁ ጋር አትተኙ ወይም ከሚስቶቻችሁ ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙነት አታድርጉ
እግዚኢአብሔር ከተራራው ስለመጣ ወይም ስለወረደ
ጪሱ ከትልቅ የእሳት ምድጃ ወይም ከትልቅ የእሳት ቃጠሎ እንደሚወጣ ጪስ ነበር
በጣም ትልቅና የሚያቃጥል የእሳት ምድጃ
የእምቢልታው ወይም የጥሩንባው ድምጽ እየበረታ ወይም እያየለ በመጣ ጊዜ
እዚህ ቦታ “ድምጽ” እግዚአብሔር የሚያሰማውን ድምጽ የሚመለከት ነው። የዚህ ሀረግ ፍቺው 1) እንደ መብረቅ እግዚአብሔር በትልቅ ድምጽ ተናግሯል 2) መብረቅ ድምጽ እንዲያወጣ በማድረግ 3) እግዚአብሔር ራሱ በከፍተኛ ድምጽ ተናገረ
ሙሴ ተራራው ላይ እንዲወጣ ጠየቀው/አዘዘው/
የተወሰነውን ክልል ወይም ድንበር አልፈው እንዳይመጡ
ከተራራው ላይ ውረድ/ሂድ/
የተወሰነውን ክልል ወይም ድንበር አልፈው እንዳይመጡ
በባርነት የነበራችሁበት ቦታ
ከእኔ በስተቀር ሌሎችን አማልክት አታምልክ
የማንኛውንም ዐይነት ምስል ተጠቅመህ ለራስህ ጣዖት አድርገህ አትሥራ
ማንኛውንም ጣዖት አታምልክ ለእርሱም እጅ ነስተህ አትስገድለት
እግዚአብሔር ህዝቡ እርሱን ብቻ እንዲያመልኩት ይፈልጋል
እግዚአብሔር ስለአባቶቻቸው ሀጢአት ልጆችን ወይም የሚቀጥለውን ትውልድ የሚቀጣ መሆኑን ይገልጻል
እስከ የልጅ ልጅ ድረስ
“ምህረት” የሚለው ቃል በዕብራይስጡ እግዚአብሔር ለቃል ኪዳኑ ታማኝ መሆኑን የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔን ለሚወዱ ቃል ኪዳኔን እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ የሚጠብቅ ታማኝ አምላክ ነኝ
“ሺህ” የሚለው ቃል በወካይ ዘይቤ የተጠቀሰ ሲሆን የብዙ አመታትን ቁጥር የሚገልጽ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እስከ ዘላለም ድረስ
የአምላክህን ስም በከንቱ ወይም በግድየለሽነት ወይም በንቀት አታንሣ ወይም አትጠቀም
ይህ ድርብ አሉታዊ አገላለጽ እግዚአብሔር ሳይቀጣ እንደማያልፍ ለማመልከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ በደለኛውን በርግጥ እቀጣለሁ
በየቀኑ የምታደርጋቸውን ተግባራት በየዕለቱ ፈጽም
በአይሁዶች በቀድሞ ልምድ ከተሞች ዙሪያቸው የታጠረና ሰዎች እንድገቡና እንድወጡ በርም ነበራቸው። አማራጭ ትርጉም፦ በአገርህ ውስጥ የሚኖሩ መጻተኞችም ወይም በአጥርህ ውስጥ የሚኖሩ የሌሎች አገሮች ሰዎች
ሁለት አማራጭ ትርጉሞች፦ 1) እግዚአብሔር የሰንበት ቀን መልካም ነገር እንዲያመጣ/እንዲያፈራ/ አድርጎታል 2) እግዚአብሔር የሰንበት ቀን መልካም ነው ብሏል
የሰንበትን ቀን ለራሱ ለይቶታል
ከሚስት ወይም ከባል ጋር ካልሆነ በቀር ከማንም ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙነት አታድርግ
በማንም ሰው ላይ በሐሰት አትመስክር ወይም ስለአንድ ሰው በውሸት አትናገር
አንድን ነገር ለማግኘት ከልክ በላይ አትፈልግ ወይም ለራሴ ይሁንልኝ ብለህ አትመኝ
ከቀንድ የተሰራ ድምጽ ማውጫ። ይህን ድምጽ ማውጫ መሳሪያ ለማያውቁ በስዕል ማሳየት ይቻላል።
ከተራራው ላይ ጭስ ሲወጣ ወይም በተራራው ቃጠሎ ምክንያት ጭስ ሲወጣ
በፍርሃት ተንቀጠቀጠቀጡ
“ራቅ ብለው ቆሙ” ወይም “በርቀትም ቆሙ”
እግዚአብሔርን በመፍራት ወይም በማክበር ኃጢአት ከመሥራት ተቆጥባችሁ እንድትኖሩ ነው”
ሙሴ . . . ጥቅጥቅ ወደ ሆነው ደመና ተጠጋ/ሄደ/
ለእስራኤላውያን እንዲህ ብለህ ንገራቸው
ከሰማይ ሆኜ እንደ ተናገርኋችሁ እናንተ ራሳችሁ አይታችኋል
እኔን ትታችሁ ሌሎችን አማልክት በጣኦት መልክ አትሥሩ
ከብርና ከወርቅ የተሰሩ ጣኦታት ወይም ከብርና ከወርቅ የተሰሩ አማልክት
ከአፈር፥ ከድንጋይ ወይም ከሸክላ የተሰራ መሰዊያ
“ስም” የእግዚአብሔርን ማንነት የሚገልጽ አባባል ነው (ወካይ ዘይቤ)። ስሜ እንዲታሰብበት እንዲከብርበት በወሰንኩት ስፍራ ወይም ስሜን እንዲታከብሩ በመረጥኩት ሥፍራ
ወደ ላይ ለመውጣት ደረጃ ያለውን መሰዊያ ለእኔ አትሥራ
ራቁትህን እንዳትሆን
ለእስራኤላውያን የምትሰጣቸው ህግ ወይም ለእስራኤላውያን የምትነግራቸው ደንብ
ብቻውን የሚለው ሀረግ በአንዳንድ ቋንቋዎች ግልጽ ላይሆን ይችላል። ስለሆነም ገላጭ ሊያስፈልገው ይችላል። አማራጭ ትርጉም፦ ባሪያ እንዲሆንህ አንተ በገዛኸው ጊዜ ሚስት ያላገባ ከሆነ ወይም እርሱን ባርያ ስታደርገው ሚስት ያላገባ ከሆነ ወይም ሚስት ያገባው አንተ ባርያ አድርገህ ከገዛኸው በኋላ ከሆነ።
“ያለ ሚስት” ወይም “ሚስት ሳያገባ”
ባርያ ከመሆኑ በፊት አግብቶ ከሆነ ወይም በባርነት ከመገዛቱ በፊት ባለትዳር ከሆነ
ብሎ ነጻ መውጣት ባይፈልግ ወይም ብሎ አለመፈለጉን በግልጽ ብናገር
“ወስፌ” በጊዜው በእስራኤላውያን ባህል የተለመደው ጆር መብሻ መሳሪያ ነበር። ዛሬም እንደየህብረተሰቡ የመብሻ መሳሪያ መተካት ይቻላል። ስለሆነም በአማራጭ ጆሮውን በመብሻ ይብሳው ማለት ይቻላል።
እስከ ዕድሜ ልክ ወይም እስኪ ሞት ድረስ
ተመልሳ በሕዝብዋ ትዋጅ ወይም አባቷ መልሶ እርሷን እንዲገዛት መፍቀድ አለበት
ለባዕድ ሊሸጣት አይችልም ወይም ለባዕድ የመሸጥ ሥልጣን የለውም
የማይገባ ነገር ስላደረገባት ወይም ስላታለላት
ሚስት ትሆንለት ዘንድ ለልጁ ቢሰጣት ወይም ልጁ እንዲያገባት ቢፈልግ
ለመጀመሪያ ሚስቱ ምግብ፥ ልብስ እና ቀድሞ የነበራትንም የጋብቻ መብት አይከልክላት
የሚገባትን የምግብ አቅርቦት አያቋርጥባት
በባልና ሚስት መካከል ያለውን የተራክቦ ግንኙነት አያቋርጥ ወይም አይከልክላት
ሰው ሰውን ቢገድል ወይም ሰውን ደብድቦ የሚገድል
ይህንን ተደራጊ ግስ በአድራጊ ግስ መተርጎም ይቻላል፦ ይህን ሰው በርግጥ መግደል አለብህ ወይም ይህ ሰው መሞት አለበት
ሆን ብሎ ደፈጣ በማድረግ ሳይሆን ወይም ጉዳት ለማድረስ በልቡ ባያስብ ወይም ባያቅድ
ሸሽቶ በማምለጥ በሰላም የሚኖርበትን ስፍራ እኔ አዘጋጅለታለሁ
ሆን ብሎ ወይም አውቆ ሌላ ሰው ቢገድል
ሕይወቱን ለማዳን ወደ መሠዊያዬ ሸሽቶ ቢሄድ በሞት ይቀጣ
ይህን ዐረፍተ ነገር በአድራጊ ግስ ሲንተረጉም፦ ማንም አባቱን ወይም እናቱን ቢመታ አንተ እርሱን መግደል አለብህ
ፈጽሞ መሞት አለበት
“እጅ” በወካይ ዘይቤነት የቀረበ ስለሆነ የአንድን ሰው ሙሉ ማንነቱን የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ በአንተ ቁጥጥር ሥር
በሞት ይቀጣ ወይም ፈጽሞ ይገደል
አባቱን ወይም እናቱን የሚራገም ወይም በአባቱና በእናቱ ላይ ክፉ ቃል የሚናገር
የተመታው ሰው ታሞ በአልጋ ላይ ቢውል ወይም አልጋ ላይ ተኝቶ ቢቀር
በኋላም ተነስቶ ወይም ህመሙ ሲሻለው ወይም በትር እየተመረኰዘ መራመድ ቢችል
ከእንጨት ወይም ከብረት የተሰራ የጉዞ መደገፊያ
ሰውዬው በመታመሙ ምክንያት የባከነውን የሥራ ጊዜ ወይም ሥራ ያልሰራበትን ቀናት የሚመለከት ነው።አማራጭ ትርጉም፦ ሥራ ሳይሰራ ከንቱ ያሳለፈው ጊዜ
“የመታው ሰው ካሣ ይክፈለው” ወይም “የመታው ሰው የህክምና ወጪ ሊከፍለው ይገባል”
አንድ ሰው በምቱ ምክንያት ቢሞትበት” ወይም “ጌታው ባርያውን ቢመታና ቢሞትበት”
ያ ሰው መቀጣት ይገባዋል ወይም ያንን ሰው መቅጣት አለብህ
በትርጉሙ ውስጥ ባርያው ለባለቤቱ ንብረቱ ወይም ሀብቱ እንደሆነ መገለጽ አለበት። አማራጭ ትርጉም፦ ምክንያቱም ጌታው ውድ የሆነውን ባርያውን በማጣቱ ተጎቷል
ህጻኑን ቢያስወርዳት ወይም ያለጊዜው ተወልዶ ቢሞትና በሴትዮዋ ላይ ሌላ ምንም ጒዳት ሳይደርስ ቢቀር
በሌላ አገላለጽ፦ አጥፊው ሰው መቀጣት አለበት ወይም ያጠፋው ሰው ተገቢውን ካሳ መክፈል አለበት
ዳኞች የፈረዱበትን ወይም የወሰኑበትን ካሳ መክፈል አለበት
ሴትዮዋ ብትጎዳ የጎዳትም ሰው በተመሳሳይ መልኩ መጎዳት አለበት። አማራጭ ትርጉም፦ ሰውዬው ለሕይወቷ ሕይወቱን፥ ለዓይኗ ዓይኑን መክፈል ወይም መጎዳት አለበት
የባርያ ጌታው ወይም አሳዳሪው
ለበደለው በደል ካሣ እንዲሆን ባሪያውን ነጻ ይልቀቅ
የአንድ ሰው በሬ አንድን ሰው በቀንዱ ወግቶ ቢገድል
በሬው በድንጋይ ተወግሮ ይሙት ወይም በሬውን በድንጋይ ወግራችሁ ግደሉት
በሌላ አገላለጽ፦ የበሬውን ሥጋ አትብሉ ወይም የበሬው ሥጋ አይበላ
በሌላ አገላለጽ፦ የበሬው ባለቤት በነጻ ይለቀቅ ወይም የበሬውን ባለቤት በነጻ ልቀቁት አይጠየቅ
የበሬው ባለቤት ወይም ባለ ንብረቱ በሞት ይቀጣ ወይም የበሬውን ባለቤት ወይም ባለ ንብረቱን ግደሉት
ተጎጂዎች ካሳ ክፊያ ቢፈልጉ የበሬው ባለቤት ሕይወቱን ለማዳን ቢፈልግ ዳኞች የወሰኑበትን መክፈል አለበት። በትርጉሙ ውስጥ ይህ ግልጽ ሆኖ መታየት አለበት። አማራጭ ትርጉም፦ የበሬው ባለቤት ሕይወቱን ለመዋጀት ወይም ከሞት ለመትረፍ ካሣ እንዲከፍል ከተፈቀደለት ወይም ከተስማሙ ካሣውን በሙሉ መክፈል አለበት።
ያ በሬ ወይም የዚያ ሰው በሬ ወንድ ወይም ሴት ልጅ ወግቶ ቢገድል
330 ግራም ብር ይስጥ፤ አንድ ሰቅል 11 ግራም ብር ይመዝናል።
በሬውን በድንጋይ ወግራችሁ ግደሉት ወይም በሬው በድንጋይ ተግሮ ይሙት
አንድ ሰው የጒድጓድ መክደኛ ቢያነሣ ወይም ጒድጓድ ቆፍሮ ሳይከድነው ቢተው
የበሬው ባለቤት ይጉዳቱን ካሳ ማግኘት አለበት። አማራጭ ትርጉም፦ ለበሬው ባለቤት ለሞተው እንስሳ ምትክ ካሳ ይከፈለው
ለሞተው እንስሳ ምትኩን የከፈለው ሰው የሞተውን እንሳሳ ለራሱ ወስዶ የፈለገውን ማድረግ ይችላል። የዚህ ክፍል የመልዕክቱ ዋና ሀሳብ ግልጽ ሆኖ መውጣት አለበት። አማራጭ ትርጉም፦ የሞተው እንስሳ ለጉድጓዱ ባለቤት ይሆናል ወይም የሞተውን እንስሳ ለራሱ ማስቀረት አለበት
የበሬውን ዋጋ በጋራ ይክፋፈሉ ወይም ገዘቡን አብረው ይካፈሉ”
በሌላ አገላለጽ፦ በሬው ተዋጊ መሆኑን ሰዎች የሚያውቁ ከሆነ ወይም የበሬው ባለቤት በሬው ተዋጊ መሆኑን የሚያውቅ ከሆነ
የበሬው ባለቤት በሬው በአግባቡ ባይጠብቀው ወይም ከአጥር ውስጥ እንዳይወጣ ባያደርግ
የገደለው በሬ ባለቤት በሬው ለሞተበት ሰው በሬ መካስ አለበት። ስለሆነም በትርጉም ውስጥ ይህ ሀሳብ በግልጽ መታየት አለበት። አማራጭ ትርጉም፦ በሬው ለሞተበት ሰው አንድ በሕይወት ያለ በሬ ካሣ መክፈል አለበት
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
በሌላ አገላለጽ፦ አንድ ሰው ሌባ ሆኖ ቢገኝ ወይም አንድ ሰው ሰርቆ ቢገኝ
በሌላ አገላለጽ፦ አንድ ሌባ የአንድ ሰው ቤት ሰብሮ ቢገባ
በሌላ አገላለጽ፦ አንድ ሰው ቢመታውና ሌባው ቢሞት
በሌላ አገላለጽ፦ ተከላካዩ ወይም ሌባውን መቶ የገደለው ሰው ለፈሰሰው ደም ወይም በመግደሉ ተጠያቂ አይሆንም
በሌላ አባባል፦ ፀሐይ ከወጣ በኋላ ወይም ብርሃን እያለ ሌባው ተመትቶ ቢገደል ግን ተከላካዩ በግድያው ተጠያቂ ይሆናል
ሌባው የሰረቀውን መክፈል አለበት ወይም ሌባው በሰረቀው ንብረት ምትክ ክፊያ መስጠት አለበት
ምንም ከሌለው ግን የሰረቀውን ይከፍል ዘንድ ራሱ በባርነት ይሸጥ
ሌባው የሰረቀው እንስሳ ሕያው ሆኖ ቢገኝ ወይም በሕይወት ቢገኝ
ለያንዳንዱ እንስሳ ዕጥፍ ዋጋ ወይም ሁለት እንስሳ ይክፈል
አንድ ሰው እንስሶቹ በእርሻው ወይም በመስክ ወይም በወይን ተክል ቦታ አሰማርቶ እያለ
እንስሶቹ ወደ ሌላ ሰው እርሻ ገብተው ሰብሉን ቢበሉት
ከራሱ እርሻ ሰብል ወይም የወይን ቦታ ምርጡን መክፈል አለበት
አንድ ሰው በእርሻው ውስጥ እሳት ቢያቀጣጥልና እሳቱ ወደ ቊጥቋጦ ተዛምቶ ቢሰራጭ
ወደ ሌላው ሰው እርሻ በመዛመት ያልታጨደውን ወይም ታጭዶ የተቀመጠውን ወይም የተከመረውን እህል ቢያቃጥል
እሳቱን ያቀጣጠለው ሰው ካሣ ይክፈል
እንዳይጠፋበት ወይም እንዳይሰረቅበት በአደራ ቢያስቀምጥ
በሌላ አገላለጽ፦ አንድ ሰው ወይም ሌባ ቢሰርቀው
በሌላ አገላለጽ፦ የሰረቀውን ሰው ብታገኘው ወይም ብታገኘው
ሌባው ካልተገኘ ግን ዕቃውን በዐደራ የተቀበለው ሰው ዳኞች ፊት ይቅረብ /ይምጣ/
“እጁን . . . እንዳልዘረጋ” የሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር ነው። ይህን ዘይቤያዊ እነጋገር በተመሳሳይ ዘይቤያዊ ንግግር መትርጎም የሚቻል ከሆነ መተረጎም ጥሩ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ የዚያን ሰው ንብረት ራሱ አለመስረቁን በመሐላ ያረጋግጥ
በሁለቱ መካከል ክርክር ቢነሣ ባለ ጉዳዮቹ ነገሩን ለዳኞች ያቅርቡት
እንስሳውን ሰርቀሃል ተብሎ የተከሰሰው ሰው አለመስረቁን በመሀላ ያረጋግጥ። የእንሳሳው ባለቤት ደግሞ የሰውየውን መሀላ መቀበል አለበት። በሌላ አገላልጽ፦ እንስሳውን በአደራ የተቀበለው ሰው በእግዚአብሔር ፊት ይማል እንዲሁም የእንስሳው ባለቤት መሀላውን ይቀበል
በሌላ አገላለጽ፦ እንስሳው ከባለአደራው የተሰረቀ ከሆነ
በሌላ አገላለጽ፦ እንስሳው በአውሬ ተሰብሮን ተበልቶ ከሆነ
አውሬ ስለ ገደለውም ወይም ስለበላው ካሳ አይክፈል።
በውሰት ለሰጠው ሰው ካሳ መክፈል አለበት ወይም በውሰት ለሰጠው ሰው ሌላ እንስሳ በምትክ መስጠት አለበት
ባለቤቱ ከእንስሳው ጋር ከሆነ ግን ተበዳሪው መክፈል የለበትም
እንስሳውን የተከራየው ሰው ከክራይ ገንዘብ ይልቅ ምንም ዓይነት ካሳ መክፈል የለበትም። የክራዩ ገንዘብ ክሳርውን ይሸፍንለትታል ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ለኪራይ የተከፈለው ገንዘብ ጒዳቱን ወይም ኪሳራውን ያካክስለታል።
አንድ ሰው ያልታጨችን ልጃገረድ ከእርሱ ጋር እንድትተኛ ቢያታልላት
ለጋብቻ ያልታጨች ወይም ቃል ኪዳን ይላደረገች
ከእርሷ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ቢፈጽም
የሞራል ካሳ ከፍሎ ወይም የማጫ ዋጋ ከፍሎ
የሞራል ካሳ ከፍሎ ወይም የማጫ ዋጋ ከፍሎ
“ሚስት ያድርጋት” የተባለው አታሏት የደፈራት ወይም ክብረ ንጽህናዋን የወሰዳት”
እዚህ ጋር “የሚረክስ” የሚለው በአይነኬ ዘይቤ የተገለጸ ሲሆን አንድ ሰው ከእንስሳ የሚፈጽመውን የግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚመለከት ነው። በሌላ አገላለጽ፦ “ከእንስሳ ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚፈጽምን ሰው ፈጽማችሁ ግደሉ”
ከእግዚአብሔር ሌላ ለማንኛውም አምላክ መሥዋዕት የሚያቀርብ በሞት ይቀጣ ወይም ግደሉት
መጻተኛውን ወይም እንግዳ ሰው አትበድል ወይም አታስጨንቅ
በሌላ አገላለጽ፦ ባል የሞተባትን ሴት እና አባትና እናት የሞቱበትን ድኻ ዐደግ አታጒላሉ” ወይም “ባል የሞተባትን ሴት እና ወላጅ አጥ ድኻ ዐደጉን እኩል አስተናግድ”
ባሏ የሞተባት ሴት
አባትና እናት የሞተበት
በጦርነት ወይም በተለየ አደጋ እንድትሞቱ አደርጋችኋለሁ
ለአንድ ሰው ገንዘብ ብታበድር
እንደ ገንዘብ አበዳሪ ወለድ ጨምሮ እንዲከፍልህ አትጠይቀው
የባልንጀራህን ወይም የጓደኛህን ልብስ መያዣ አድርገህ ብትይዝ
ምክንያቱም ለሰውነቱ መሸፈኛ ወይም ለብርድ መከላከያነት ያለው ልብስ ያ ብቻ ነው
ምክንያቱም ሌላ ለብሶ የሚተኛበት ወይም የሚያድረበት የለውም
በእግዚአብሔር (ያህዌ) ላይ የስድብ ቃል አትናገር ወይም አታሰማ
የሕዝብንም አለቃ አትርገመው” ወይም “የህዝብህን መሪ እንድረግመው እግዚአብሔርን አትጠይቅ
በሌላ አገላለጽ፦ “የእህልህን ወይም የወይን ጠጅህን መስዋዕት ለእኔ ከማቅረብ ወደ ኋላ አትበል”
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
ተንኰል ያለበትን ምስክርነት በመስጠት ወይም በሀሰት በመመስከር
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን አንድ ሰው ከብዙ ሰው ጋር በመስማማት ፍለጋቸውን መከተልን የሚያመለክት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ክፉ ለማድረግ የተሰባሰቡ ሰዎችን አትከተል ወይም ብዙ ሰዎች የሚፈልጉትን ለማድረግ ከእነርሱ ጋር አትተባበር
ፍትህን ወይም እውነተኛ ፍርድን ለማዛባት ወይም የህሊና ዳኝነት ለመካድ ወይም ላለመስማት
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
በፍርድ አደባባይ ወይም በዳኝነት አድልዎ በማድረግ የድኻውን ፍርድ አታጣምበትብ ወይም አታዛባ
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
ከእርሻ የምታገኘውን ምርት ሰብስብ
ሳትርሳት እንዲሁ ተዋት፤ ምድርቱን አሳርፋት
ድሆች በእርሻው ውስጥ ራሱ የበሰለውን ምርት ይበሉ ዘንድ ምድርቱን ሳታርስ ተው። አማራጭ ትርጉም፦ በሕዝብህ መካከል የሚገኙ ድኾች ምግብ ያገኙ ዘንድ ወይም በወገንህ መካከል ያሉት ድኾች ከእርሷ ምግብ ያገኛሉ
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
የነገርኳችሁን ሁሉ በጥንቃቄ አድምጡ
የሥራ እንስሳት እንዲያርፉ
በሌላ አገላለጽ፦ በቤትህ የተወለደው ባሪያና መጻተኛው ወይም የሌላ አገር ሰው ያርፉ ዘንድ
ሌሎችን አማልክት ስም መጥራት ፀሎትን የሚመለከት ነውና “ወደ ሌሎች አማልክት አትጸልዩ”
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
የአቢብ ወር ለእብራውያን የአመቱ መጀመሪያ ወር ነው። እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር አቢብ ወር የሚጀምረው ከመጋቢት መጨረሻ ሳምንት እስከ ሚያዝያ መጀመሪያ ሳምንት ድረስ ነው። (ዘጸአት 13፡4 ተመልከት)
ይህ አነጋገር እግዚአብሔር ማንም ሰው ወደ ፊቱ ሲመጣ የሆነ ነገር ተሸክሞ እንድመጣ የሚጠይቅ ይመስላል። ነገር ግን ይህ ወካይ ዘይቤ የሚያሳየው “ወደ እኔ የሚመጣ ማንም ቢሆን መስዋዕት ሳይዝ አይምጣ” ወይም “ወደ እኔ የሚመጣ ማንም ቢሆን መስዋዕት ማምጣት አለበት” የሚል ነው።
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
ይህ በዓል የዳስ በመባል ይታወቃል። ይህ ልምምድ የመጣው እርሻቸውን በዳስ ወይም በጊዜያዊ ጎጆ ውስጥ ሆነው ያረሱና እህሉ እስኪደርስ ድረስ በዚያ ዳስ ሆነው ከአውሬ ሲጠብቁ የነበሩ አርሶ አደሮች ልምምድ ነው። “መክተቻ” የተባለው የእህል ማከማቻ ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “በዓመቱ መጨረሻ የዳስ በዓል አክብሩ”
እዚህ ቦታ “ይታይ” የሚለው ለአምልኮ መሰብሰብን የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ወንድ ሁሉ እግዚአብሔርን (ያህዌን) ለማምለክ በአንድ ላይ መሰብሰብ አለበት።
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
ስቡ የሚበላ ሳይሆን ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መስዋዕት ሆኖ መቅረብ አለበት። ስለሆነም “ለነገ እንዲያድር አይፈቀድም ወይም እስከ ነገ መቆየት የለበትም”
ከእርሻ ምርቱ የተሻለውን ወይም መጀመሪያ የደረሰውን”
ይህ ድርጊት የከነዓናውያን ልምምድ ሲሆን ምርታማነትን ይጭምራል ተብሎ ስለሚታሰብ የሚደረግ ነው። ስለሆነም እስራኤላውያን ይህንን ድርጊት እንዳያደርጉ ተከልክለዋል። አማራጭ ትርጉም፦ “የበግ ወይም የፍየል ግልገል በእናቱ ወተት አትቀቅል”
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
በጥንቃቄ ተከተለው ወይም አዳምጠህ እግዚአብሔርን (ያህዌን) ታዘዝ
እርሱን የምታስመርር (ለቁጣ የምታነሳሳ) ከሆነ ይቅር አይልህም
በዚህ ቦታ “ስም” የእግዚአብሔርን ስልጣንን የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ለእርሱ ስልጣን ስለሰጠሁ
እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚናገረውን በጥንቃቄ ብታደምጥ
እንዚህ ሁለት ነገሮች ተመሳሳይ ነገር የሚገልጹና አጽንኦት ለመስጠት የገቡ ናቸው።
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
እስራኤላውያን ጣኦትን እንደምያመልኩ እንደ ሌሎች ህዝቦች መኖር የለባቸውም። አማራጭ ትርጉም፦ የሌሎችን ህዝቦች ሃይማኖታዊ ልማዶቻቸውን ወይም ሥርዓታቸውን አትከተል
ይህ አባባል አጠቃላይ የኑሮ ሁኔታ ለውጥ የሚመለከት ነው። ዘማራጭ ትርጉም፦ እርሱ የምትበላውን እህል እና የምትጠጣውን ውሃ ይባርክልሃል ወይም የምትበላውን እህልና የምትጠጣውን ውሃ ይባርክሃል
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
በሌላ አገላለጽ፦ በምድርህ ጽንስ የሚያስወርዳት ወይም መካን ሴት አትኖርም ወይም በምድርህ ያሉ ሴቶች ያረግዛሉ እንዲሁም ይወልዳሉ
ጊዜው ሳይደርስ የምትወልድ እና ልጇ የሚሞትባት ሴት
“ተርብ” ሰዎችን በመንደፍ ስቃይ የሚያስከትሉ በራሪ ነፍሳት
ምድርቱ ሰው የማይኖርባት ምድር እንዳትሆን
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
“ወጥመድ” ሰዎች አውሬዎችን፥ ወፎችን፥ እና ሌሎች ነገሮችን ለማጥመድ ወይም ለመያዝ የሚጠቀሙት መሳሪያ ነው። በተመሳሳይ መልኩ እስራኤላውያን ሌሎች አማልክትን ብያመልኩ ወደ ጥፋት እንደምወስዳቸው ያመለክታል።
እነዚህ የወንዶች ስም ነው። የመጽሐፍ ቅዱስ ስሞችን የመተርግሞ ዘዴ የሚለውን ተመልከት፤ ከዘጸአት 6፡23 ጋር አነጻጽር።
ከእስራኤል ሰዎች ወይም መሪዎች ሰባ የሚሆኑ
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ህዝቡ በፍጹም መስማማት መሆናቸውን ያሳያል። አማራጭ ትርጉም፦ በአንድነት ወይም በመስማማት
በተራራው ሥር ወይም ከተራራው ግርጌ ማለት ነው
ሙሴ ሰዎችን ለመርጨት ከደሙ ግማሹን ወስዶ በገበቴ ወይም በባዝ ውስጥ አኖረው። ይህ የሚያሳየው የእስራኤል ህዝብ ከእግዚአብሔር ጋር ለሚያደርገው ቃል ኪዳን ማጽኛ ይሆን ዘንድ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “ሙሴም ከእንስሶቹ ደም ግማሹን ወስዶ በገበቴ ውስጥ አኖረው”
“መሰዊያው” እግዚአብሔርን የሚወክል ነው። ይህ የሚያሳየው እግዚአብሔር በቃል ኪዳን ተሳታፊ መሆኑ የሚያረጋግጥ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “ከእንስሳው ደም ግማሹን በመሠዊያው ፊት ረጨው”
በሌላ አገላለጽ፦ ለእግዚአብሔር በሁሉ ነገር እንታዘዛለን
ይህ ደም ሙሴ በገበቴው ውስጥ የጨመረው ደም እንጂ ሌላ ደም አይደለም። አማራጭ ትርጉም፦ “ሙሴ በገበቴ ያለውን ደም ወስዶ
እነዚህ የወንዶች ስም ነው። የመጽሐፍ ቅዱስ ስሞችን የመተርግሞ ዘዴ የሚለውን ተመልከት፤ ከዘጸአት 6፡23 ጋር አነጻጽር።
ይህ አባባል እግዚአብሔር እግር እንዳለው አድርጎ የሚያቀርብ ሰውኛ ዘይቤ ነው።
ሰንፔር ከሚመባል ከሰማያዊ ድንጋይ የተሰራ የሚያንጸባርቅ ወለል
ጠንካራ የሆነ ለመራመድ ወይም ለመንዳት የሚያገልግል
ሰማያዊ ቀለም ያለው (የማይታወቁ ነገሮችን የመተርጎም ዘዴ የሚለውን ተመልከት)
የከበረ (ውድ) ድንጋይ ሲሆን ቀለሙ ሰማያዊ ነው
ይህ ተነጻጻሪ ዘይቤ ሲሆን “እንደ ጠራ ሰማይ የሚያበራ ወይም ደመና እንደሌለው ሰማይ የጠራ”
ይህ ማለት እግዚአብሔር የእስራኤል ሽማግሌዎችን አልጎዳቸውም ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እግዚአብሔር የእስራኤል መሪዎች የሆኑ ሰዎችን አልቀሠፈም”
በጠፍጣፋ ድንጋዮች ላይ እግዚአብሔር ህጉንና ትዕዛዛቱን ጻፌ። በሌላ አባባል፦ “እኔ በእነርሱ ላይ ትዕዛዛቱን የጻፍኩባቸውን ሁለቱን የድንጋይ ጽላቶች”
ሙሴ ከረዳቱ ወይም ከአገልጋዩ ኢያሱ ጋር ተነሱ
እኔንና ኢያሱን ጠብቁ
ይህ ሰው የሙሴና የአሮን ቅርብ ጓደኛቸው ነው፤ ዘጸአት 17፡10 እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት
የእግዚአብሔርን ህልዎት የሚወክለው አንጸባራቂ ብርሃን
የእግዚአብሔር (የያህዌ) ክብር ትልቅና እንደ እሳት የሚያቃጥል ሆኖ ቀርቧል። አማራጭ ትርጉም፦ እንደ ትልቅ እሳት የሚያቃጥል ነበር
ዓይኖቻቸው ማየትን፥ ማየታቸው ደግም ሀሳባቸውን ወይም የሚያዩትን ነገር እንዴት እንደሚፈርጁ አመልካቺ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ በእስራኤል ሕዝብ ዘንድ
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ስጦታ ለመስጠት የተነሳሳን አንድ ሰው ፍልጎት ወይም በጎ ፈቃድ ያሳያል አማራጭ ትርጉም፦ ስጦታ ለመስጠት የሚፈልግ ሰው
“ተቀበሉ” ተብሎ የተነገራቸው ሙሴንና የእስራኤል መሪዎችን/ሽማግሌዎችን/ ነው። የሚቀበሉትም ህዝቡ የሚያመጣውን ስጦታ ወይም መስዋዕት ወይም ቁርባን ነው።
እስራኤላውያን ማድረግ ያለባቸውን ነገር እግዚአብሔር(ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።
አማራጭ ትርጉሞች፦ 1) በሰማያዊ፥ ሀምራዊና ቀይ ቀለም የተቀቡ ልብሶች/ሶፎች/ ወይም 2) ላይነኖችን ለመቀባት የሚረዱ ሰማያዊ፥ ሐምራዊና ሰማያዊ ቀለም
ነጣ ያለ ቀይ ቀለም ወይም በቀይ ቀለም የተቀለመ ጨርቅ
ግዙፍና ሳር በል የሆነ የባህር እንስሳ
የደረቁ የእጽዋት ተዋጽኦ ሲሆን ሰዎች ፈጭተው ጥሩ ሽታ እንድኖረው ዘይት ወይም ምግብ በዚያ ላይ ጨምረው የሚሰሩት ነው።
በላዩ ላይ ሁለት ቅርፍት ያለው ማለትም ነጭ ወይም ጥቁር፥ ቀይ ያለው የድንጋይ ዓይነት
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
“ቤተ መቅደስ” የሚለው “ቅዱስ ስፍራ” የሚገልጽ ሲሆን “ድንኳን” ደግሞ “ቅዱስ ድንኳን” ወይም ጊዜያዊ ቤት/መቆያ/ዳስ/ የሚል ፍቺ አለው። ሁለቱም ተመሳሳይ ፍቺ የሚሰጡ ተወራራሽ ቃላት ናቸው።
“እኔ በማሳይህ” የሚለው ሀረግ ሙሴን የሚመለከት ሲሆን “ሥሩት” ሙሴንና የእስራኤልን ህዝብ የሚመለከት ነው።
ሁሉንም እኔ በማሳይህ ዕቅድ መሠረት
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
ርዝመቱ አንድ ሜትር ከአስራ አምስት ሴንቲ ሜትር ስፋቱና ከፍታው ሥልሳ ዘጠኝ ሳንቲ ሜትር። አንድ ክንድ 46 ሴንቲ ሜትር ያክል ነው።
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
“የወርቅ ቀለበቶችን አድርግለት” የሚለው ወርቆችን በማቅለጥ በቀለበት መልክ ማውጣቱን ወይም ማድረቁን የሚመለከት ነው። በሌላ አገላለጽ፦ አራት የወርቅ ዋልታዎችንም ወይም ቀለበቶችን ሠርተህ
ታቦቱን ለመሸከም እንዲያገለግል
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በምስክሩ ታቦት ላይ የሚቀመጥና የስርየት መስዋዕቱን የሚሸፍን መክደኛ ነው
ርዝመቱ አንድ ሜትር ከአስራ አምስት ሴንቲ ሜትር ስፋቱና ከፍታው ሥልሳ ዘጠኝ ሳንቲ ሜትር። አንድ ክንድ 46 ሴንቲ ሜትር ያክል ነው።
ተቀጥቅጦ የተሰራ ወርቅ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በምስክሩ ታቦት ላይ የሚቀመጥና የስርየት መስዋዕቱን የሚሸፍን መክደኛ ነው
እነርሱም ከክዳኑ ጋር አብረው/ተያይዘው/ የተሠሩ ይሁኑ
እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ቀጥሏል
እኔ በታቦቱ መክደኛ ላይ ባሉ በሁለቱ ክሩቤሎች ውስጥ ሆኜ ለአንተ እገለጥልሃለሁ
በምስክሩ ታቦት ላይ የሚቀመጥና የስርየት መስዋዕቱን የሚሸፍን መክደኛ ነው
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
ርዝመቱ አንድ ሜትር ከአስራ አምስት ሴንቲ ሜትር ስፋቱና ከፍታው ሥልሳ ዘጠኝ ሳንቲ ሜትር። አንድ ክንድ 46 ሴንቲ ሜትር ያክል ነው።
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በባህላዊው ልከት አንድ ጋት የአራት ጣቶች ጥምር ማለት ሲሆን ከ8-10 ሳንቲ ሜትር ያህል ነው።
ጠርዝ ሥራለት/አብጅለት/
የወርቅ ቀለበቶችን በጠርዙ ላይ አያይዝ
ጠረጴዛውን ለመሸከም እንዲያገለግል
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በሌላ አገላለጽ፦ አንተ እነርሱን አስገብተህ ጠረጴዛውን መሸከም እንድትችል
በሌላ አገላለጽ፦ አንተ እነርሱን ለወይን ጠጅ መቅጃ እንድትጠቀም
በጠረጴዛው ላይ ሆኖ ለእኔ የሚቀርበው የተቀደሰ ኅብስት/ዳቦ/
መብራት ማስቀመጫ ባላ መሳይ ነገር
ለጌጥ ወይም የውበት አበባዎች፥ እንቡጦችና ቀንበጦች ከእርሱ ጋር አንድ ሆነው ይሠሩ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል። በሚቀጥሉት ክፍሎች እግዚአብሔር (ያህዌ) የመብራት ማስቀመጫውን (የመቅረዙን) አሰራር ዝርዝር ይናገራል (ዘጸአት 25፡31-32 ተመልከት)
ነጭ ወይም ሮዝ ቀለም/ቀላ ያለ አምራዊ/ መልክ ያለው አበባ የሚያወጣና አምስት ቀነበጦች ያሉት
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል። በሚቀጥሉት ክፍሎች እግዚአብሔር (ያህዌ) የመብራት ማስቀመጫውን (የመቅረዙን) አሰራር ዝርዝር ይናገራል (ዘጸአት 25፡31-32 ተመልከት)
እንቡጦቹ፥ ቅርንጫፎቹና መቅረዙ ሁሉም አንድ ወጥ ሆነው ይሰሩ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።
ከፊት ለፊት በኩል ወይም ወደ ፊት እንዲያበሩ
መለኮሻዎችንና የአመድ ማስቀመጫ ሳሕኖችን ከንጹሕ ወርቅ ሥራ
አንድ መክሊት ወደ ከ33-35 ኪሎ ግራም ያህል ነው። በሌላ አገላለጽ፦ መብራት ማስቀመጫውን (መቅረዙን) እና እነዚህን ሁሉ ዕቃዎች ሠላሳ አምስት ኪሎ ግራም ከሆነ ንጹሕ ወርቅ ሥራ።
አማራጭ ትርጉም፦ “እኔ አንተን በተራራው ላይ ያሳየሁትን ምሳሌ ተከትለህ በጥንቃቄ ሥራ”
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።
በዚህ ክፍል “ሥራ” ተብሎ የታዘዘው ሙሴ ነው። ሙሴ ሥራውን ለሚሰራው ሰው የሥራውን ዝርዝር እንዲያሳየውና በሀላፊነት እንዲቆጣጠረው መታዘዙን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፦ “ለሠራተኛው ንገረው”
ክብደት ያለው እና ትልቅ የተሰፋ ጨርቅ ሲሆን መገናኛውን ድንኳን ለመሸፈንና የድንኳኑን ውስጠኛውን ክፍል ለመከፋፈል የሚያገለግል ነው።
በቀይ ቀለም የተቀባ ወይም የተነከረ ሱፍ ጨርቅ
የተውቡና ያገጡ ነገሮችን በእጅ የሚሰራ “እደ ጥበብ” ሰራተኛ
ርዝመቱ 12 ሜትር ከ88 ሳ.ሜት እንዲሁም ወርዱ 1.ሜትር ከ82 ሳንት ሜትር
በአድራጊ ግስ ሲጻፍ፦ አምስቱን መጋረጃዎችን በአንድ ላይ ስፏቸው እንዲሁም ሌሎችን አምስት መጋረጃዎችን በአንድ ሰፏቸው
መጋረጃዎችን ለማያያዝ የሚጠቅሙ/የሚያገለግሉ/ ከሰማያዊ ጨርቅ የተሰሩ ቀለበቶች ናቸው።
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
የመጋረጃዎችን ርዝመት፥ ስፋትና ከፍታ የሚያሳዩ ቁጥሮች ናቸው።
አንድ ክንድ 46 ሴንት ሜትር ያህል ነው
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
መጋረጃዎችን ለማያያዝ የሚጠቅሙ/የሚያገለግሉ/ ከሰማያዊ ጨርቅ የተሰሩ ቀለበቶች ናቸው
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
አንድ ክንድ 46 ሴንት ሜትር ያህል ነው
በቀይ ቀለም የተነከረ የበግ ቁርበት
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
ድንኳኑን የሚደግፉ ቋሚዎችን ወይም ለማደሪያው ድንኳን ወጋግራዎችን አብጅ”
ወደ ሰባ (70) ሴንት ሜትር ያህል ነው
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
የብር መቆሚያዎችን አብጅ
በእያንዳንዱ ወጋግራ/ተራዳ ሥር ሁለት ሁለት መቆሚያ አድርግ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
ከታች በኩል ተጣምረው እስከ ላይ አንደኛው ዋልታ መያያዝ አለባቸው
የብር መቆሚያዎች ይኑሩ/ይሰሩ/
የመገናኛውን ድንኳን እንዴት መገንባት እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ቀጥሏል
አግዳሚዎች/ አግዳሚ ብረቶች/አግዳሚ እንጨቶች/
የመገናኛው ድንኳን ፊቱ ወደ ምስራቅ የተመለሰ ነው
የመገናኛውን ድንኳን እንዴት መገንባት እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ቀጥሏል
በዚህ ክፍል “አድርግ” ተብሎ የታዘዘው ሙሴ ነው። ሙሴ ሥራውን ለሚሰራው ሰው የሥራውን ዝርዝር እንዲያሳየውና በሀላፊነት እንዲቆጣጠረው መታዘዙን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፦ “እንዲሠራ ለሠራተኛው ንገረው”
የቃል ኪዳን ታቦት ከመጋረጃው በስተኋላ በኩል አኑረው/አስቀምጠው
መጋረጃው ቅድስት የተባለውን ስፍራ ቅድስተ ቅዱሳኑ ከተባለው ሥፍራ የሚለይ ይሁን
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በታቦቱ ላይ የሚቀመጠው የማስተሰሪያ መስዋዕት የተሰራበት መክደኛ ወይም መሸፈኛ (ዘጸአት 25፡17 ተመልከት)
የቃል ኪዳን ታቦት እንደማለት ነው። በድንጋይ ጽላት ላይ የተጻፉት ቃላት እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር ለገባው ቃል ኪዳን ምስክር እንዲሆን ነው።
ይህ ገበታ የህሊዎተ እግዚአብሔር መገኛ ምሳሌ የሆነው ዳቦ ያለበት ነው። በሌላ አገላለጽ፦ ጠረጴዛውን/የዳቦ ማስቀመጫውን/ ከቅድስተ ቅዱሳኑ ክፍል ውጪ ከማደሪያ ድንኳን በስተ ሰሜን በኩል አኑር/አስቀምጥ/
የመገናኛውን ድንኳን እንዴት መገንባት እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ቀጥሏል
ይህ አገላለጽ ሁለት ፍቺዎች አሉት፤ 1) በቀይ ቀለም የተቀባ ወይም የተነከረ ክር ወይም የሱፍ ጨርቅ 2) ሰማያዊ፥ ሐምራዊና ቀይ የሆነ ክር ወይም የሱፍ ጨርቅ።
በእጅ የተፈተለ ወይም የተሰራ የሱፍ ክርም ማግም ሊሆን ይችላል
በጥልፍ ያጌጠ መጋረጃ ወይም በጥልፍ ዐዋቂ የተጠለፈ መጋረጃ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።
ዝርመቱ 2.3 ሜትር፥ የጉኑ ስፋት 2.3 ሜትር ያህል ነው
አንድ ክንድ ወደ 46 ሴንት ሜትር ያህል ነው
በመሰዊያው አራቱም ማእዘን ጫፍ ላይ ቀንድ መሳይ ጒጦች /ነገር/ አውጣ
ቀንዶቹም ከመሠዊያው ጋር አብሮ የተሠሩ ይሁን
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።
ለዐመድ ማጠራቀሚያነት የሚያገለግሉ ድስቶች /ድስት መሳይ ነገሮች/
የእሳት መጫሪያዎች ወይም የእሳት መለኮሻዎች
በመሰዊያው ላይ ለመጠቀም የሚያገለግሉ ማንኛውንም ቁሳቁስ
እንደ መረብ ሆኖ የተሠራ የነሐስ መከላከያ አብጅለት/ሥራለት/
እንጨት በእሳት ሲቃጠል ለመያዝ የሚያገለግል ከነሐስ ብረት የተሰራ መያዣ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።
መከላከያው እስከ መሠዊያው እኩሌታ/ግማሽ/ ድረስ እንዲዘልቅ ከመሠዊያው ክፈፍ/ጫፍ በታች አድርገው/አስቀምጠው
እንጨት በእሳት ሲቃጠል ለመያዝ የሚያገለግል ከነሐስ ብረት የተሰራ መያዣ (ዘጸአት 27፡4 ተመልከት)
መሠዊያውን ለመሸከም የሚያገለግሉ አግዳሚ እንጨቶች/ብረቶች/
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።
በሌላ አገላለጽ፦ መሠዊያውን ለመሸከም አግዳሚ እንጨቶችን/ብረቶችን/ ከመሠዊያው በእያንዳንዱ ጐን ባሉት ቀለበቶች ውስጥ አግባ።
ሳንቃ ከእንጨት ወይም ከብረት የተሰራ ጠፍጣፋ ነገር ነው። አማራጭ ትርጉም፦ መሠዊያው ውስጡ ባዶ ሆኖ ከሳንቃዎች መስራት አለብህ
ይህ ሀረግ ወይም ዓረፍተ ነገር በቀድሞ አማርኛ ትርጉም (በ1954/62) ላይ የተዘለለ/የተተወ ሀሳብ ነው። በዕብራይስጡና በሌሎች አማርኛና እንግሊዘኛ ትርጉሞች ይገኛል።
ለድንኳኑ አደባባይ ክልል የሚሆን ከቀጭን የሐር ክር (የጨርቅ ዓይነት) መጋረጃዎችን ሥራ
ቀጭን የሐር ክር ወይም ጨርቅ
ይህ ወደ 46 ሜትር የምያህል ርዝመት ያለው ነው።
በምሶሶዎች ላይ ከብር ዘንጎችንና/ቋሚዎችንና/ መስቀያዎችን አድርግላቸው/ሥራላቸው/
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።
ቁጥር 10 ለመተርጎም ቁጥር 9-10 ያለውን እንዴት እንደተረጎምክ ማየቱ የተሻለ ነው። ምክንያቱም ብዙ ተመሳሳይ ነገሮች ተጠቅሰዋል።
ከብር የተሰሩ መስቀያዎችና ቋሚዎች አድርግ ወይም ከብር መስቀያዎችንና ቋሚዎችን ሥራ
ሃያ ሶስት (23) ሜትር የሆነ መጋረጃዎችን ሥራ
አስር ምሶሶዎችን ሥራ
የአደባባዩ ስፋት 23 ሜትር አድርግ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።
አማራጭ ትርጉሞች፦ 1) በሰማያዊ፥ ሀምራዊና ቀይ ቀለም የተቀቡ ልብሶች/የሱፍ ጨርቆች/ ወይም 2) ላይነኖችን ለመቀባት የሚረዱ ሰማያዊ፥ ሐምራዊና ሰማያዊ ቀለም
ለአደባባዩ በር ወይም መግቢያ 9 ሜትር የሆነ መጋረጃ ሥራ
ከጥሩ የሐር ክር የተሠራና የተፈተለ በጥልፍ ያጌጠ መጋረጃ
በጥልፍ ያጌጠና ያማረ መጋረጃ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።
የድንኳኑ አደባባይ ርዝመቱ አርባ ስድስት ሜትር የጐኑ ስፋት ሃያ ሶስት ሜትር ሆኖ ይሰራ
መጋረጃው ከጥሩ /ከቀጭን/ የሐር ጨርቅ/ክር/ የተሰራ ይሁን ወይም መጋረጃውን ከጥሩ/ከቀጭን/ የሐር ጨርቅ/ክር/ ሥራ
በድንኳኑ ውስጥ የሚገኙት ለማናቸውም አገልግሎት የሚውሉ የመገልገያ ዕቃዎችን ሁሉ፥ የድንኳኑንና የአደባባዩ ካስማዎችን ሁሉ ከነሐስ ብረት ሥራቸው።
ከብረት ወይም ከእንጨት የተሰሩ በአንድ በኩል ሹል የሆኑ ድንኳን ለመወጠር የሚያገለግሉ ናቸው
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በሌላ ስሙ የማደሪያ ድንኳን ተብሎ ይታወቃል
የቃል ኪዳን ታቦት ሲሆን በድንጋይ ጽላት ላይ የተጻፉት ቃላት እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር ለገባው ቃል ኪዳን ምስክር እንዲሆን ነው።
ይህ በእስራኤል ሕዝብና ወደፊት በሚነሣው ወይም በሚመጣው ትውልድ ዘንድ ቋሚ/የፀና/ ሥርዓት ሆኖ ይኑር/ይቀጥል/
“ወደ አንተ” የተባለው ሙሴ ነው። በሌላ አገላለጽ፦ ወደ አንተ ጥራቸው
የወንዶች ስም ዝርዝር ነው (ስሞችን የመተርጎም ዘዴ ተመልከት)
ይህ በወል ስም የተጠቀሰው “የእስራኤላውያንን” የሚመለከት ነው
ለእኔ የተለየ እንዲሆን
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
ባጌጠ ጥልፍ የተሰራና በእፉዱ ላይ በውጭ በኩል የሚለበስ ልብስ ወይም ኮት። ነገር ግን እንደ ዛሬው የሸሚዝ ዓይነት ከጃኬት ወይም ከኮት ሥር የሚለበስ አይደለም
ረዘም ያለ ከልብስ/ከጨርቅ/ የተሰራ በራስ ላይ የሚጠመጠም ነው
ከልብስ/ከጨርቅ/ የተሰራ በወገብ ላይ ወይም በደረት ላይ የሚለበስ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በቀጭኑ ከተፈተለ ከተጠመዘዘ ሐር ጨርቅ/ክር/ ወይም ከላይነን ጨርቅ ሥሩ
የጥልፍ ዐዋቂዎች በጥልፍ አስጊጠው ይሥሩ
መተሳሰር ወይም መያያዝ እንዲችል ሆኖ
ይህ የተመረጠ ወይም የከበረ ድንጋይ የሚባለው ድንጋይ ዘር ሲሆን የተለያየ ቀለም ያለው የድንጋይ ዓይነት ለምሳሌ ነጭ፥ ጥቁር፥ ቀይ ወይም ሰማያዊ ቀለም አለው።
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
የቅርጽ ሠራተኛ ማኅተም እንደሚቀርጽ አደርገህ
የቅርጽ ሠራተኛ በጠንካራ ነገር ላይ ለምሳሌ በድንጋይ፥ በብረት ወይም በእንጨት ላይ በመቅረጽ የሚሰራ ማለት ነው።
በኤፉዱ ትከሻ ላይ ካሉት ንጣዮች ጋር አያይዛቸው
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በኤፉዱ ትከሻ ላይ ካሉት ንጣዮች ጋር አያይዛቸው (28፡11 ተመልከት)
ሁለት የወርቅ ፈርጦች ሥራ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
የፍርድ መስጫውን ወይም የእግዚአብሔር ፈቃድ መጠየቂያውን የደረት ኪስ ብልኅ ሠራተኛ እንደሚሠራው አድርገህ ሥርው
አንድ ስንዝር ወደ ሃያ ሁለት ሴንት ሜትር ያህል ነው።
ዕይታ፦ በዚህ ሥፍራ አስራ ሁለት የድንጋይ ዓይነቶች ተዘርዝረዋል። በዕብራይስጥ የትኛው ቃል የትኛውን የድንጋይ ዓይነት እንደሚገልጽ የመጽሐፍ ቅዱስ ምሁራን እርግጠኛ አይደሉም። አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጅዎች የተለያየ የድንጋይ ዓይነት ዝርዝር ያቀርባሉ።
በአማርኛ ቅጅዎች የከበሩ ድንጋዮች ወይም ዕንቁዎች ተብለው ይታወቃሉ።
ይህ የተመረጠ ወይም የከበረ ድንጋይ የሚባለው ድንጋይ ዘር ሲሆን የተለያየ ቀለም ያለው የድንጋይ ዓይነት ለምሳሌ ነጭ፥ ጥቁር፥ ቀይ ወይም ሰማያዊ ቀለም አለው።
እነዚህ የከበሩ ድንጋዮች ወይም ዕንቁዎች ናቸው
የከበረ ድንጋይ ወይም ዕንቁ ሲሆን ቀለሙ ሰማያዊ ነው።
በወርቅ ፈርጥ ላይ ይቀመጣሉ
ምልከታ፦ እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
ለእያንዳንዱ የእስራኤል ልጆች ስም ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች ይሁኑ/ይሰሩ/
የዐሥራ ሁለቱ ነገዶች ስሞች እንደ ማኅተም የተቀረጸባቸው (ዘጸአት 28፡11 ተመልከት)
እንደ ገመድ የተጐነጐነ ወይም እንደ ገመድ ሆኖ የተጌጠ የወርቅ ድሪ ከንጹሕ ወርቅ ሥራ (ዘጸአት 28፡14 ተመልከት)
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
እንደ ገመድ የተገመዱ የወርቅ ፈርጦች
እነዚህ ሁለት የወርቅ ከበቶች ኤፉዱን በሁለት በኩል የሚያቅፉ ናቸው (ዘጸአት 28፡14)። አማራጭ ትርጉም፦ ሁለት የወርቅ ቀለበቶች ሠርተህ በውስጥ በኩል ከኤፉዱ ቀጥሎ ባለው የደረት ኪስ ከታችኛዎቹ ማእዘኖች ጋር እንዲያያዙ አድርገህ ሥራ።
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በብልኀት ከተጠለፈው ወይም በጥልፍ ያጌጠው የኤፉድ መታጠቂያ
ከኤፉዱ ጋር እንዳይላቀቅ፣ ከኤፉድ መታጠቂያ ጋር በማገናኘት በሰማያዊ ገመድ ከኤፉዱ ቀለበቶች ጋር መያያዝ አለበት
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ለዘላለም መታሰቢያ ይሆን ዘንድ የእስራኤልን ልጆች ስሞች በፍርድ መስጫው ደረት ኪስ በልቡ ላይ ይሸከም (ዘጸአት 28፡17-21 ተመልከት)
አሮን በልቡ ላይ ወይም በደረቱ ላይ ይሸከም
ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት በሚገባበት ጊዜ በአሮን ልብ ላይ ይሆኑ ዘንድ ኡሪሙንና ቱሚሙን በደረት ኪሱ አድርግ
እነዚህ ነገሮች ምን እንደሆኑ አይታወቅም ነገር ግን የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለማወቅ የሚረዱ ድንጋዮች ሳይሆኑ አይቀሩም።
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በኤፉዱ መደረቢያ ቀሚስ ወይም ረጅም ልብስ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
የፍራፍሬ ዛፍ ሲሆን ክብ የሆነ የፍሬው ውጫዊ ክፍሉ ቀይ ነው።
ሮማን የሚመስለው የወርቅ መርገፍ ወይም ጸናጽል
አሮን በክህነት በሚያገለግልበት ጊዜ ይህን ቀሚስ መልበስ አለበት
በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ወደ መቅደሱ ሲገባና ከመቅደሱ ሲወጣ የጸናጸሎች ድምፅ ይሰማል
ይህ የሚያሳየን አሮን በትክክል እግዚአብሔርን ካልታዘዘ እንደሚሞት ነው። በሌላ አገላለጽ፦ ምክንያቱም አሮን እንዳይሞት
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በማኅተም ላይ እንደሚቀረጽ ቅረጸው (ዘጸአት 28፡11 ተመልከት)
ረዘም ያለ ከልብስ/አጨርቅ/ የተሰራ በራስ ላይ የሚጠመጠም
አሮንም በግንባሩ ላይ ያድርገው ወይም ይልበሰው
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
ረዘም ያለ ከልብስ/አጨርቅ/ የተሰራ በራስ ላይ የሚጠመጠም
ከልብስ/ከጨርቅ/ የተሰራ በወገብ ላይ ወይም በደረት ላይ የሚለበስ (ዘጸአት 28፡4)
በጥልፍ ጥበብ ወይም በጥልፍ ጠላፊ ያጌጠ ይሁን
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
ከልብስ/ከጨርቅ/ የተሰራ በወገብ ላይ ወይም በደረት ላይ የሚለበስ (ዘጸአት 28፡4 ተመልከት)
ከጨርቅ የተሰሩ ጠበብ ያሉ የራስ ማሰሪያዎችን
በሌላ አገላለጽ፦ እነዚህን ልብሶች አሮንና ወንድ ልጆቹን ታለብሳቸዋለህ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
ከጥሩ በፍታ (ሐር ጨርቅ/ክር/ የተሰራ ከወገባቸው እስከ ጭናቸው የሚደርስ ቊምጣ ሱሪ ወይም የውስጥ ሱሪ ሥራላቸው
ማደሪያው ድንኳን ሌላ ስሙ ነው (27፡1 ተመልከት)
ይህ እንግዲህ ለአሮንና ለትውልዱ ሁሉ ጸንቶ የሚኖር (የማይለወጥ) ሥርዓት ይሆናል
እግዚአብሔር የካህናት ልብስ ዝግጅትና አሰራር ላይ የሰጠውን መመሪያ ጨርሶ ወደ ካህናትን ወደ መቀደስ ሥርዓት ሲሻገር እናያለን።
ይህን የሚሰራው ሙሴ እንደ ሆነ ማመልከቱ ነው።
አሮንና ልጆቹ ካህናት ሆነው በፊቴ ወይም እኔን እንዲያገለግሉኝ የምትለያቸው
በአንደኛ መደብ የተገለጸው እግዚአብሔር /ያህዌ/ ነው። በሌላ አገላለጽ፦ “እኔን እንዲያገለግሉ”
ቀንበር ያልተቀመጠበት ወጣት በሬ ማለት ነው
እርሾ ያልነካው በወይራ ዘይት የታሸ ወይም ወይራ ዘይት የመጨመረበት ቂጣ
ምርጥ የሆነ የስንዴ ዱቄት ወስደህ ስስ/ቀጭን/ ቂጣ ጋግረህ ዘይት ቀባው
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
“ሌማት” የተባለው የዳቦ/የቂጣ/የእንጀራ/ ወይም ሌላ ምግብ ማስቀመጫ የሚያመለክት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ሁሉንም በመሶብ ወይም በቅርጫት መሳይ ነገር ታስቀምጣቸዋለህ/ ታኖራቸዋለህ/
በዚህ ክፍል “ታቀርባቸዋለህ” የሚለው መስዋዕት ማቅረብን የሚመለከት ነው። በሌላ አገላለጽ፦ አንድ ኰርማ/ወይፈን/ እና ሁለቱን አውራ በጎች በምትሠዋበት ጊዜ ለእኔ መባ/መስዋዕት/ አድርገህ አቅርብልኝ/ሰዋልኝ/
በሌላ ስሙ የማደሪያ ድንኳን ተብሎ ይታወቃል (ዘጸአት 27፡21 ተመልከት)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
ባጌጠ ጥልፍ የተሰራና በእፉዱ ላይ በውጭ በኩል የሚለበስ ልብስ ወይም ኮት። ነገር ግን እንደ ዛሬው የሸሚዝ ዓይነት ከጃኬት ወይም ከኮት ሥር የሚለበስ አይደለም (ዘጸአት 28፡4 ተመልከት)
ይህ ከቀጭን የሐር ልብስ/ጨርቅ/ክር/ ተገምዶ የተሰራ የወገብ ወይም በደረት አከባቢ የሚያደርጉት መታጠቂያ ነው (ዘጸአት 28፡8 ተመልከት)
አንድ ሰው ወይም ካህኑ በራሱ ላይ ዙሪያውን የሚጠመጥመው ራስ መሸፈኛ ነው (ዘጸአት 28፡4 ተመልከት)
በዚህ ክፍል የተጠቀሰው “አክሊል” በጠፍጣፋ/ዝርግ/ ወርቅ ላይ “ቅድስና ለእግዚአብሔር” ወይም “ለእግዚአብሔር የተለየ” ተብሎ የተቀረጸውን የሚመለከት ነው። ይህ ጠፍጣፋ/ዝርግ/ ወርቅ ከራስ መጠምጠሚያው ላይ የተሰፋ ወይም የተያያዘ ነበር።
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
የአሮን ልጆች ወደ አንተ ታመጣቸዋል/ታቀርባቸዋለህ/
ባጌጠ ጥልፍ የተሰራና በእፉዱ ላይ በውጭ በኩል የሚለበስ ልብስ ወይም ኮት። ነገር ግን እንደ ዛሬው የሸሚዝ ዓይነት ከጃኬት ወይም ከኮት ሥር የሚለበስ አይደለም። በሌላ አገላለጽ፦ ሸሚዝ/ኮት/ አልብሳቸው (ዘጸአት 28፡4)
ይህ ከቀጭን የሐር ልብስ/ጨርቅ/ክር/ ተገምዶ የተሰራ የወገብ ወይም በደረት አከባቢ የሚያደርጉት መታጠቂያ ነው (ዘጸአት 28፡4 ተመልከት)
በራስ/በጭንቅላት/ ላይ የሚደረግ/የሚለበስ/ ውበት ያለው ከልብስ/ከጨርቅ/ የተሰራ ጥብቅ ጥምጥም
የክህነት አገልግሎታቸው/ሥራቸው/ተግባራቸው/
ለዘለዓለም ቋሚ ሥርዓት ይሆናል (ዘጸአት 28፡43 ተመልከት)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
በሌላ ስሙ የማደሪያ ድንኳን ተብሎ ይታወቃል (ዘጸአት 27፡21 ተመልከት)
ወይፈኑን/ወጣት በሬውን/ የሚያርደው ሙሴ እንጂ አሮን ወይም ካህናቱ አይደሉም። ወይፈኑ የሚታረደው በድንኳኑ በራፍ/ደጃፍ/ ላይ እንጂ ውስጥ አይደለም።
ከታረደው ወይፈን ደም ወስደህ
እግዚአብሔር(ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
በመሰዊያው አራቱም ማእዘን ጫፍ ላይ ቀንድ መሳይ ጒጦች ላይ (ዘጸአት 27፡2)
የቀረውን /የተረፈውን/ ደም በመሠዊያው ሥር አፍስሰው
የሆድ ዕቃውን /ውስጠኛውን ሆድ ዕቃ/ የሚሸፍነውን ሞራ/ስብ/
ነገር ግን የተረፈውን የኰርማውን ሥጋ፥ ቆዳውን፥ አንጀቱን ሁሉ ወስደህ ከሰፈር ውጪ አቃጥለው፤ ይህ የኃጢአት መሥዋዕት ነው
ይህ አውራ በግ የሚታረደው ካህናትን ለማንጻት ነው፤ በጉን የሚያርደው አሮን ወይም የእርሱ ልጆች ሳይሆኑ ሙሴ ነው።
የወይፈኑ መስዋዕት ከሰፈር ውጪ ወይም ከመገናኛው ድንኳን ደጅ ላይ ታርዷል ነገር ግን አውራ በጉ በሰፈር ውስጥ ወይም በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ይታረዳል።
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
በዚህ ዐይነት እርሱ፥ ልጆቹ እና ልብሶቻቸው ጭምር ለእኔ የተለዩ ይሆናሉ
እነዚህ የበግ፥ የፍየል፥ የከብት፥ ወዘተ ውስጠኛው የሰውነት ክፍል አካላት ናቸው
በመሶብ/በቅርጫት/ ካለው ለእኔ ለእግዚአብሔር ከቀረበው ቂጣ ከየአንዳንዱ ዐይነት አንድ ሙልሙል/ክብ/ ዳቦ ውሰድ (ዘጸአት 29፡2)
አንተ በእግዚአብሔር ፊት ካስቀምጥከው
ዕይታ፦ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
“ሁሉንም” የተባለው ቀደም ባሉት ቁጥሮች የተዘረዘሩትን የመስዋዕት ዓይነቶችን ማለቱ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “ይህን ሁሉ ምግብ በአሮንና በልጆቹ እጅ ላይ አኑር/አስቀምጥ/
ይህም በእሳት የሚቃጠል መስዋዕት ሆኖ ለእግዚአብሔር ይቀርባል/ይሰዋል/
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
አሮንን ለክህነት አገልግሎት ለመሾም ከታረደው የበግ ጠቦት
አሮንና ልጆቹ ከሚካኑበት /ለእግዚአብሔር ከሚለዩበት/ የበግ ጠቦት
ለአሮንና ለልጆቹ ቋሚ ሥርዓት ይሁን
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
እነርሱም (ልጆቹ) ተቀብተው የክህነት ሹመት/ሥልጣን/ በሚቀበሉበት ጊዜ ይልበሱት
እነዚህ ልብሶች ተራ ልብሶች ወይም ደግሞ የአሮን የግሉ ልብሶች ሳይሆኑ የክህነት ልብሶች ናቸው። አማራጭ ትርጉም፦ አሮን በሚሞትበት ጊዜ የክህነት ልብሶቹ ለልጆቹ መተላለፍ አለባቸው፤
በሌላ ስሙ የማደሪያ ድንኳን ተብሎ ይታወቃል (ዘጸአት 27፡21 ተመልከት)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
ለካህናት የአገልግሎት ሹመት/ሥልጣን/ በምትሰጥበት ጊዜ የታረደው የበግ ጠቦት
ይህ ቦታ ከቅድስተ ቅዱሳን ወጭ ያለው ቅዱስ ስፍራ የሚመለከት አይደለም። ነገር ግን በመገናኛው ደንኳን አደባባይ ላይ ያለውን ሥፍራ የሚመለከት ነው።
በሌላ ስሙ የማደሪያ ድንኳን ተብሎ ይታወቃል (ዘጸአት 27፡21 ተመልከት)
በሌላ አገላለጽ፦ ከካህናት ሌላ ማንም ሰው አይብላው
በሌላ አገላለጽ፦ ምክንያቱም የተቀደሰ ወይም ለእግዚአብሔር የተለየ ነው
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
አሮንና ልጆቹ ለክህነት አገልግሎት ስትሾም ወይም ሥልጣን ስትሰጥ ልክ እኔ ባዘዝኩህ ሥርዓት መሠረት ፈጽም
በዚህም ዐይነት መሠዊያው ፍጹም የተቀደሰ ወይም ለእግዚአብሔር የተለየ ይሆናል
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
በየዕለቱ አንድ ዓመት የሆናቸውን ሁለት ጠቦቶች መሥዋዕት አድርገህ በመሠዊያው ላይ አቅርብ፤
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
አንድ አራተኛ (¼) ማለት ነው
አንድ አስረኛ (1/10) ማለት ነው
አንድ ኢን ወደ 3.7 ሊትር ያህል ነው
አንድ ኢፍ ወደ 22 ሊትር ያህል የሚመዝን ነው
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
ይህ ለእኔ ለእግዚአብሔር የሚቀርብ መዓዛው ደስ የሚያሰኝ የምግብ መባ/መስዋዕት/ ነው፤
ይህ ዘወትር ለልጅ ልጃችሁ ወይም በየዓመቱ የሚፈጸም
በሌላ ስሙ የማደሪያ ድንኳን ተብሎ ይታወቃል
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
በሌላ አገላለጽ፦ ክብሬ ወይም ሕሊዎቴ ይህን ስፍራ የተቀደሰ ወይም የተለየ ያደርገዋል
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
የአምልኮ ዕቃዎችን እንዴት መሥራት እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይነግረዋል።
በመሰዊያው አራቱም ማእዘን ጫፍ ላይ ቀንድ መሳይ ጒጦች ከመሰዊያው ጋር አንድ ወጥ ሆነው ይሰሩ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።
ለመሸከም የሚያገለግሉት መሎጊያዎች እንዲገቡበት ከክፈፉ ሥር አያይዛቸው
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።
የቃል ኪዳን ታቦት ሲሆን በድንጋይ ጽላት ላይ የተጻፉት ቃላት እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር ለገባው ቃል ኪዳን ምስክር እንዲሆን ነው (ዘጸአት 26፡33 ተመልከት)።
በምስክሩ ታቦት ላይ የሚቀመጥና የስርየት መስዋዕቱን የሚሸፍን መክደኛ ነው
እኔም በዚያ ለአንተ እገለጥልሃለሁ ወይም እኔም ከአንተ ጋር እዚያ እገናኛለሁ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።
በእግዚአብሔር ፊት በሚመጡት ዘመናት ሁሉ ወይም በህሊዎተ እግዚአብሔር ፊት በሚመጡት ዘመናት
ይህ ትዕዛዝ በሙሴ በኩል ለአሮን የተሰጠ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ አሮን በየምሽቱ መብራቶቹን ሲያበራ እንዲሁ ያድርገዋል።
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ቀጥሏል።
በመሰዊያው አራቱም ማእዘን ጫፍ ላይ ቀንድ መሳይ ጒጦች ላይ
በሚመጡት ዘመናት ወይም ጊዜያት ሁሉ
አንተ የእስራኤልን ሕዝብ በምትቈጥርበት ጊዜና በቆጠራው ወቅት
እያንዳንዱ ሰው በተቀደሰው ድንኳን በታወቀው ሚዛን ልክ ስድስት ግራም ብር ይክፈል፤ ግማሽ ሰቅል (½) ከ5.5 – 6 ግራም ይመዝናል።
በጊዜው ወይም በዚያን ጊዜ ሁለት ዓይነት ሚዛን እንዳለ ይታወቃል፤ አንደኛ መደበኛ የሆነ መገበያያ ሰቅል ሲሆን ሌላኛው በቤተመቅደስ አገልግሎት የሚሰጥ ሰቅል ነው።
አንድ ሰቅል ሃያ ኦቦሊ ያህል ሲሆን በዘመናዊ ሚዛን ወደ 0.6 ግራም የሚመዝን ነው፤ ኦቦሊ ከሁሉም ትንሹ የክብደት መለኪያ ነው።
ሃያ ዓመት የሞላውና ከዚያም በላይ የሆነ ሁሉ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።
ከወንድ እስራኤላውያን ብቻ
ተርጓሚዎች የክብደት፥ የርዝመት፥ የፈሳሽና ሌሎችን መለኪያችን ስተረጉሙ ህብረተሰቡ በሚረዳው መለኪያ ብጠቀሙ መልካም ነው። ግማሽ ሰቅል ወደ 6 ግራም የሚመዝን ነው።
ይህ አባባል የተለያየ ትርጉም ሊኖረው ይችላል፦ 1) እስራኤላውያን ለነፍሳቸው ወይም ለሕይወታቸው ቤዛ እንዲያቀርቡ ይህ ያሳስባቸዋል 2) እስራኤላውያን ለነፍሳቸው ወይም ለሕይወታቸው ቤዛ እንዳቀረቡ ያስገነዝባቸዋል። አማራጭ ትርጉም፦ ይህም መባ ለሕይወታቸው ቤዛ ስለሚሆን እኔ እነርሱን እያስታወስኩ እጠብቃቸዋለሁ”
የመታጠቢያ ገንዳ ወይም ገበቴ። ይህ የመታጠቢያ ገንዳ ካህናት የሚታጠቡበትን ውሃ የሚያኖሩበት ነው
የመታጠቢያ ገንዳው መቀመጫ ወይም ማስቀመጫ
የእንስሳት መስዋዕት ማቅረቢያ ቦታ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በዚህ ውሃ አሮንና ልጆቹ እጃቸውንና እግራቸውን ለመታጠብ ይገለገሉበታል
ይህም ለእነርሱና ከእነርሱ በኋላ ለሚመጡ ዘሮቻቸው/ትውልዶቻቸው/ የዘለዓለም ሥርዓት ሆኖ ይኖራል
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
ጥሩ ሽታና ጣዕም እንዲኖረው ከደረቀ ዕጽዋትና ዘር ተፈጭቶ የተሰራና ዘይት ወይም ምግብ የገባበት ዱቀት ነክ ነገር ነው (ዘጸአት 25፡6 ተመልከት)
አንድ ሰቅል 11 ግራም ሲሆን ተርጓሚዎች ማህበረሰቡ በየዕለቱ አገልግሎቱ የምጠቀምበትን መለኪያ መጠቀም የተሻለ ነው። 500 ሰቅል ----- 5.5 ኪሎ ግራም፤ 250 ሰቅል ---- 2.75 ኪሎ ግራም፤ 250 ሰቅል ---- 2.75 ኪሎ ግራም ሲሆን በጠቅላላው 11 ኪሎ ግራም ያህል ነው።
ጣፋጭ ሽታ ያለው ቀረፋ (የቅመም ዓይነት)
በጊዜው ወይም በዚያን ጊዜ ሁለት ዓይነት ሚዛን እንዳለ ይታወቃል፤ አንደኛው መደበኛ የሆነ መገበያያ ሰቅል ሲሆን ሌላኛው ለቤተመቅደስ አገልግሎት የሚሰጥ ሰቅል ነው።
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ቀጥሏል
የቃል ኪዳን ታቦት ሲሆን በድንጋይ ጽላት ላይ የተጻፉት ቃላት እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር ለገባው ቃል ኪዳን ምስክር እንዲሆን ነው።
ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚያገለግለውን መሠዊያ ወይም የሚቃጠል መስዋዕት የሚቀርብበት መሰዊያ
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ቀጥሏል
ሁሉንም ለእግዚአብሔር የተለየ አድርገህ ታስቀምጣቸዋለህ
ይህ የተቀደሰ ወይም ለእግዚአብሔር የተለየው የቅባት ዘይት ለሚመጡት ዘመናት ሁሉ ለእኔ አገልግሎት ይሁን፤
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
ለእግዚአብሔር የተለየው ዘይት በማንኛውም ተራ ሰው ላይ አይፍሰስ ወይም የማንኛውንም ተራ ሰው ቆዳ/ሥጋ/ አይንካ፤
ይህን የመሰለ ቅባት የሚሠራ ወይም ከዚህ ቅባት ወስዶ ካህን ያልሆነውን ሰው የሚቀባ
ይህ ሀረግ ወደ ሶስት የተለያዩ ፍቺዎች አሉት፤ 1) እኔ ይህን ሰው ከእስራኤላውያን እንደ አንዱ አድርጌ እቀበላቸዋለሁ 2) እስራኤላውያን ይህ ሰው ከመካከላቸው ያውጡ/ይለዩ/ 3) እስራኤላውያን ይህን ሰው መግደል አለበት
ጣፋጭ ቅመሞች፥ የሚንጠባጠብ ፈሳሽነት ያለው ሙጫ፥ በዛጎል ውስጥ የሚገኝ ሽቱ
ይህ አባባል ሁለት ፍቺዎች አሉት፦ 1) ሙሴ ጣፋጭ ሽቶ ለመስራት ሌላ ሰው እንደቀጠረ 2) ጣፋጭ ሽቶ እንደሚሰራ ሰው ሙሴ ራሱ ሽቶዎችን እንደሰራ፤ አማራጭ ትርጉም፦ “የሚሸት ሙጫና ጣፋጭ ሽታ ያለው ዕጣን ወስደህ”
ከእርሱም ጥቂቱን ወስደህ በመውቀጥ
እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በዚህ ዐይነት የምታደባልቁትን ዕጣን ለራሳችሁ መጠቀሚያ አታድርጉት
በዚህ ዐይነት የምታደባልቁትን ዕጣን ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ወይም የተለየ አድርገህ አቅርብ
ይህ ሀረግ ወደ ሶስት የተለያዩ ፍቺዎች አሉት፤ 1) እኔ ይህን ሰው ከእስራኤላውያን እንደ አንዱ አድርጌ እቀበላቸዋለሁ 2) እስራኤላውያን ይህ ሰው ከመካከላቸው ያውጡ/ይለዩ/ 3) እስራኤላውያን ይህንን ሰው መግደል አለበት
ይህ “በስሙ ጠርቼዋለሁ” የሚለው ስሙን መጥራት ሳይሆን “ለሥራው ለይቼዋለው ወይም መርጬዋለሁ” ማለት ነው። የእብራይስጥ ስሙ “ብጻልኤል” ሲሆን አማርኛ ትርጉሞች “ባስልኤል” ብለውታል። አማራጭ ትርጉም፦ “እኔ ባስልኤን መርጬዋለሁ”
የወንዶች ስም ሲሆን የባስልኤል አባትና አያት የሚመለክቱ ናቸው
እግዚአብሔር (ያህዌ) በአንድ ፈሳሽ መያዣ ውስጥ መንፈሱን እንደሚሞላ ባስልኤልን እሞላዋለሁ እያለ ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ መንፈሴን ለባስልኤል ሰጥቼዋለሁ
ማንኛውም ዓይነት ሥራ የመሥራት ችሎታና ጥበብ
የእጅ ጥበብ ሥራዎችን ሁሉ መስራት እንዲችሉ ታላቅ ችሎታ እንዲኖራቸው አድርጌአለሁ
እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት ከህዝቡ ጋር የሚገናኝበት ድንኳን ማለት ነው
የቃል ኪዳኑ ታቦት
በምስክሩ ታቦት ላይ የሚቀመጥና የስርየት መስዋዕቱን የሚሸፍን መክደኛ ነው
ዕጣን የሚሰዋበት ቦታ ወይም የሚቀርብበት ቦታ
የሚቃጠል መስዋዕት ለእግዚአብሔር የሚቀርብበት ቦታ ወይም የሚሰዋበት ቦታ
ከንጹህ ወርቅ የተሰራውን የወርቅ መቅረዝ ወይም የብርሃን ማስቀመጫ
በጥብቅ የተሰራ የሊኖ ልብስ ሲሆን ካህናት በክህነት አገልግሎት ወቅት የሚለብሱት ልብስ ነው
እግዚአብሔር በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን የሚነግራቸው የሰንበት ቀን በማክበር እርሱን እንድታዘዙ ነው።አማራጭ ትርጉም፦ “የሰንበት ቀን በማክበር እኔን መታዘዝ አለባችሁ”
ከትውልድ እስከ ትውልድ ድረስ ወይም እስከ ልጅ ልጃችሁ ድረስ ምልክት ይሆናል
እግዚአብሔር ለራሱ የለያችሁ ወይም የመረጣችሁ ሰዎች ናችሁ
የሰንበት ቀን ማክበር ቅዱስ ተግባር ስለሆነ ሰንበቴን አክብሩ
ሰንበትን ማክበር የማይፈልግ ወይም የሰንበት ቀን አክብሮት የሚሽር ሰው ወይም ትኩረት የማይሰጥና የሚንቅ ሰው
በአድራጊ ግስ፦ ይህን ሰው ግደሉ ወይም ከመካከላችሁ አስወግዱ ወይም ይህ ሰው በሞት ይቀጣ
ይህ አባባል በተለያዩ መንገዶች ልተረጎም ይችላል
ቀን 7 ወይም የሳምንቱ 7ኛ ቀን
እግዚአብሔር በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን የሚነግራቸው የሰንበት ቀን በማክበር እርሱን እንድታዘዙ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ የሰንበት ቀን በማክበር እኔን መታዘዝ አለባችሁ
እግዚአብሔር ራሱ የጻፋቸው ወይም እግዚአብሔር ራሱ በራሱ እጅ የጻፋቸው
ይህ በዘይቤያዊ አነጋገር የተገለጸ ሲሆን አንድ ሰው ወይም አንድ ነገር እንደተገለጠ ወይም እንደታዬ አድርጎ ተገልጿል። አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ዘገየ በተረዱ ወይም ባስተዋሉ ጊዜ”
አሮንን አንድ ጥያቄ ለመጠየቅና ለማስገደድ እንደ መጡ ያሳያል። አማራጭ ትርጉም፦ ወደ አሮን መጥተው ወይም ቀርበው
እኛን የሚመሩን ወይም መሪ ልሆኑን የሚችሉ
ሙሴንና የሙሴን እግዚአብሔር የተቃወሙ ሰዎች ሁሉና እግዚአብሔር አምላካቸው እንዳይሆን ሙሴ መሪያቸው እንዳይሆን ያልፈለጉ ሰዎች ሁሉ ማለት ነው
“ሰብራችሁ” የሚለውን ቃል አዲሱ መደበኛ ትርጉም “አውልቃችሁ” ብሎ ተርጉሟል። ነገር ግን ይህ ትርጉም ልል ነው። በዕብራይስጡ ለማለት የተፈለገው “የወርቅ ጉትቻዎቻችሁን ከጆሮአችሁ ሰብራችሁ አውጥታችሁ” የሚል ጠንካራ ቃል ወይም ግስ ይጠቀማል።
አሮን ወርቆችን በማቅለጫ አቅልጦ፥ በጥጃም መልክ ቀርጾ ጣኦት ሰራላቸው።
ይህ ግልጽ ያልሆነ አባባል ነውና ግልጽ ማድረግ አስፈላጊ ነው። አሮን የእስራኤል ህዝብ ያደረገውን ባየ ጊዜ ወይም አሮን የሰራውን የወርቅ ጥጃ ባየ ጊዜ በሚል መተርጎም ይቻላል።
በአማርኛችን የዚህ ሀረግ ትርጉም በጣም ተደብቋል። “ሊዘፍኑም ተነሡ” የሚለው ተራ ዘፈን ሳይሆን ከሰው ባህርይ የወጣ ተግባር ሲፈጽሙ ነበር። ከበሉና ከጠጡ በኋላ ራሳቸውን መቆጣጠር አቅቷቸው በሜዳ ላይ ይሰስኑ፥ ይዳሩና ይዘሙቱ ነበር። የእንስሳነት ባህርይ ተላብሰው ልቅ ወሲብ ይፈጽሙ ነበር ማለት ነው።
እግዚአብሔር ሙሴን ሲናገር እስራላውያን ካሳየኋቸው መንገድ ፈቀቅ ብለዋል ሲል አንድ መንገድ እግዚአብሔር አሳይቷቸው እነርሱ ግን ያንን መንገድ ትተው በሌላ መንገድ እንደሄዱ አድርጎ ያቀርባል። አማራጭ ትርጉም፦ እንድያደርጉ ያዘዝኳቸውን ትዕዛዛት አላደረጉም ወይም ትዕዛዜን ለምድረግ ፈቃደኛ አይደሉም
ለራሳቸውም በጥጃ ምስል የተቀረጸ ጣዖትን ሠርተው ለእርሱ ሰገዱለት
እግዚአብሔር (ያህዌ) ይህን ህዝብ አውቃለሁ በማለት ፋንታ ይህን ህዝብ አየሁ ይላል። አማራጭ ትርጉም፦ ይህን ህዝብ አውቃለሁ
“አንገተ ደንዳና” የሚለው ሀረግ “ልቤ ደነዳና ወይም የማይታዘዝ ልብ” የሚለውን ትርጉም ይይዛል። ነገር ግን አማርኛው የልብን እልከኝነት በአንገተ ደንዳናነት ሲተካው እናያለን።
እግዚአብሔር (ያህዌ) ከሙሴ ጋር ሲያደርግ የነበረው ንግግር ላይ ሌላ አዲስ የንግግር ምዕራፍ ሲከፍት እናያለን፥ ስለሆነም ያህዌ ሊያደርግ ያለውን ነገር ለሙሴ ሲናገር እናያለን።
እግዚአብሔር (ያህዌ) ቁጣው እንደ እሳት ትኩስና የሚያቃጥል እንደሆነ ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፦ በእነርሱ ላይ እጅግ ተቈጥቼ ላጠፋቸው ስለ ተዘጋጀሁ ተወኝ
“አንተን” የተባለው ሙሴ ሲሆን በተውላጠ ስም ተጠቅሷል።
ሙሴ ይህን ጥያቄ እግዚአብሔርን (ያህዌን) የጠየቀው እግዚአብሔር በህዝቡ ላይ እንዳይቆጣ ለመለመን ወይም ለማሳመን ነው። ይህ አጋናኝ ጥያቄ በመደበኛ ዐረፍተ ነገር ሲተረጎም፦ እግዚአብሔር ሆይ፥ በሥልጣንህና በታላቅ ኀይልህ ከግብጽ ምድር ያወጣኸውን ሕዝብህን አትቆጣ
ሁለቱ ሀረጎች ተመሳሳይ ፍቺ የሚጋሩ ሲሆን ለንግግሩ አጽንኦት ለመስጠት የገቡ ናቸው።
“ጽኑ እጅ” የሚያመለክተው ከዚህ በፊት እስራኤላውያንን ከግብጽ ለማውጣት እግዚአብሔር የሰራቸውን ሥራዎች የሚያመለክት ነው።
እግዚአብሔር እስራኤላውያንን እንዳያጠፋቸው እግዚአብሔር ምክንያት እየሰጠ ንግግሩን ይቀጥላል።
ይህ አጋናኝ ጥያቄ የሚያመለክተው እስራኤላውያንን እንዳያጠፋቸው ሙሴ እግዚአብሔርን ሲለምን የሚያሳይ ነው። አማራጭ ትርጉም ግብጻውያን ‘እግዚአብሔር ከግብጽ ምድር መርቶ ያወጣቸው በተራራዎች ላይ ሊገድላቸውና ፈጽሞ ሊያጠፋቸውና ለክፉ ነግር ነው’
ከምድር ላይ
ከክፉ ቍጣህ ተመለስ ወይም ሀይለኛ ቁጣህን ተው
አብርሃምን፥ ይስሃቅንና ያዕቆብን (እስራኤልን) አስታውስ
ቃል ኪዳን የገባህላቸውን
ለዘላለምም ይወርሱአታል ወይም የራሳቸው አድርገው ይይዟታል
በሁለት ጠፍጣፋ ድንጋዮች ላይ የተጻፉ የእግዚአብሔር ትዕዛዛት /ትዕዛዞች/
ሙሴም
እግዚአብሔር የጻፈባቸውን ሁለቱን ጠፍጣፋ ድንጋዮች
“ይህ ሕዝብ ምን አድርጎህ ወይም በድሎህ ነው ይህን የመሰለ ክፉ ኃጢአት እንዲሠራ ያደረግኸው?”
ሀጢአት እንደ አንድ ግዑዝ ነገር ሆኖ አሮን በህዝቡ ላይ እንዳመጣበት በዘይቤያዊ አነጋገር ሙሴ ይገልጸዋል። አማራጭ ትርጉም፦ ይህን ክፉ ሀጢአት እንዲሰሩ ምክንያት የሆንከው አሮን አንተ ነህ
ጌታዬ በእኔ ላይ እንዲህ በሀይል አትቈጣ
ይህ ሕዝብ ምን ያህል የክፋት ዝንባሌ እንዳለው ወይም ክፉ የማድረግ ፍላጎት እንዳለው አንተ ታውቃለህ
“ይህ ሙሴ” የሚለው ሀረግ ህዝቡ ለሙሴ ያለው አክብሮት እንደ ወረደባቸው የሚገልጽ ነው። ከዚህ በፊት ሙሴን እንደማያውቁና እርሱም የማይታመን ሰው እንደሆነ “ይህ ሙሴ” በሚለው ሀረግ አርቀው ይናገራሉ።
እኔ የወርቅ ጉትቻዎቻቸውን ወይም ጌጣጌጦቻቸውን አውልቀው ወይም ሰብረው እንዲያመጡልኝ ነገርኳቸው
አሮን ሀላፊነት የወርቅ ጥጃውን ስለመስራቱ ላለመውሰድ ሲፈልግ እኔ ወርቆቹን ወደ እሳት ጣልኩኝ ነገር ግን ይህ ጥጃ ወጣ ብሎ ሲያስተባብል እናያለን።
ህዝቡ ነውረኛ ነገር በማድረግና ራሳቸውም ነውረኛ በመሆን ልቅ ተግባር ፈጽመዋል።
ሙሴ ወደ ሰፈሩ መግቢያ በር/ደጅ/ ቆሞ የእግዚአብሔር ወገን የሆነ ሁሉ ወደ እርሱ እንድመጣ ለእስራኤላውያን ተናገረ።
ለእግዚአብሔር ታማኝ የሆነ ሰው የእግዚአብሔር ወገን እንደሆነ በዘይቤያዊ ንግግር ቀርቧል። በሰፈሩም ውስጥ በዚህና በዚያ ከበር እስከ በር ተመላለሱ፤ የእናንተም ሰው ሁሉ ወንድሙን ወዳጁንም ጎረቤቱንም ይግደል በሰፈር ውስጥ ከአንዱ በር/ደጅ/ ወደ ሌላው በር/ደጅ/ እያለፈ ወይም እየዞረ እያንዳንዱ ሰው ወንድሙን፣ ጓደኛውንና ጎረቤቱን ይግደል።
“3000 ሰው ሞተ”
እግዚአብሔርን የምታገለግሉ ካህናት ሆናችሁ ራሳችሁን ቀድሳችኋል
እግዚአብሔርን (ያህዌ) በመታዘዝ እያንዳንዳችሁ ልጆቻችሁንና ወንድሞቻችሁን ገድላችኋል
እናንተ ጣዖት በማምለክ እጅግ የከፋ ሀጢአት ሰርታችኋል
ሙሴ ወደ እግዚአብሔር በመለመን እግዚአብሔር ይቅር እንዲላቸው ልመና ለማቅረብ ሲዘጋጅ ይታያል። አማራጭ ትርጉም፦ ምናልባት ስለ ኃጢአታችሁ ይቅርታ አስገኝላችሁ ይሆናል
“እባክህ ደምስሰኝ” የሚለው ሙሴ ስለራሱ ሲናገር ያሳያል። አማራጭ ትርጉም፦ ይህ የማይሆን ከሆነ ወይም ይቅር የማትላቸው ከሆነ የእኔን ስም ሰርዝ
የሕዝብህ ስሞች ከተጻፉበት መዝገብ
“እርሱን” የሚለው ያንን ሀጢአት የሰራውን ሰው ስም ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔን የበደለኝን ሰው ስም ከመጽሐፌ እሰርዛለሁ
ይህ መጽሐፍ ሙሴ የሚናገረው የእግዚአብሔር (ያህዌ) መጽሐፍ ነው። የመጽሐፉ ባለበት እግዚአብሔር (ያህዌ) ነው።
ነገር ግን እኔ እነርሱን የምቀጣበት ጊዜ ሲደርስ ስለ ኀጢአታቸው የምቀጣው እኔ እግዚአብሔር ነኝ
በምን ዓይነት ሁኔታ ህዝቡን እንደቀሰፈ አልተገለጸም ነገር ግን በበሽታ ሊሆን ይችላል። አማራጭ ትርጉም፦ እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ ከባድ በሽታ ላከ
የጥጃ ምስል ጣኦት የሰራው አሮን ቢሆንም ያንን የጥጃ ምስል ጣኦት አሮን እንዲሰራው ያስገደዱት ህዝቡ ነበሩ። አማራጭ ትርጉም፦ አሮን የጥጃ ምስል ጣኦት እንዲሰራ ህዝቡ በማስገደዳቸው
ምልከታ፦ እግዚአብሔር (ያህዌ) በህዝቡ ላይ መቆጣቱን ቀጥሎ ይናገራል።
ይህ ሐረግ በግነታዊ እና በተለዋጭ ዘይቤ የተገለጸ ነው። ይህ አገላለጽ ከምድሪቱ ወተትና ማር ይፈልቃል ማለት ሳይሆን ለከብት እርባታና ለእርሻ በጣም ምቹ የሆነ ምድር እንደሆነ ለማሳየት ነው። እንዲሁም “የምታፈስ” አገር የሚለው ቃልም ሁሉም ነገር የሞላባት ምድር የሚል ፍቺ ያለው ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ለከብት እርባታና ለእርሻ ምቹ የሆነ ምድር
በእንስሳት ምርትና ተዋጽኦ የዳበረች አገር መሆኑዋን ለማመልከት ነው
በእስራኤል ምድር ማር በሁለት መንገዶች ይመረታል። አንደኛው ከንብ እርባታ የሚገኘው ሲሆን ሁለተኛው ከተምር ዛፍና ከሌሎች ዕጽዋት የሚገኘው ነው።
ጸሐፊው የማይታዛዝ ህዝብ መሆኑን ለማሳየት በዘይቤያዊ አነጋገር ይገልጻል። የልባቸው እልከኝነት ከአንገት ደንዳናነት ጋር ተነጻጽሯል። አንገተ ዳንዳና ማለት ገታራና የማይመለስ ወይም መታጠፍ የማይችል ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ የማይሰማና የማይታዘዝ ህዝብ፤ ለለውጥ ያልተዘጋጀ ህዝብ ወይም ከገታራ አቋሙ የማይመለስ ማለት ነው።
ምንም ዐይነት ጌጣጌጥ (የጆሮ ጌጥ፥ የአንገት ሀብል፤ እና ሌሎች ጌጣጌጦች) ማድረግ አልፈለጉም
እናንተ የማትታዘዙና የማትሰሙ ለለውጥም ያልተዘጋጃጅችሁ ሰዎች ናችሁ
ደመናው እንደ አምድ ይታይ ነበር ወይም የአምድ ቅርጽ ነበረው ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “ደመናው በአምድ ቅርጽ ይወርድ ነበር”
የጋራ መረዳት ከለሌው ከየት እንደሚወርድ አይገልጽም። አማራጭ ትርጉም፦ “ከሰማይ ይመጣ ነበር”
በራዕይና በህልም ሳይሆን እግዚአብሔር በቀጥታ አንድ ሰው ከሌላ ሰው ጋር ፊት ለፊት ወይም አንዱ ሌላውን እያየ እንደምነጋገር ከሙሴ ጋር ይነጋገር። አማራጭ ትርጉም፦ “እግዚአብሔር (ያህዌ) ከሙሴ ጋር በቀጥታ ይነጋገር ነበር”
ኢያሱ ከሙሴ ይልቅ ወጥት ሲሆን “ብላቴና” የተባለው ወጣት መሆኑን ያሳያል፥ ሎሌው የተባለው “ረዳት” መሆኑን ይገልጻል። አማራጭ ትርጉም፦ “ረዳቱ ወጣት”
“እይ” ወይም “ስማ” ወይም “አድምጠኝ” እንደማለት ነው። ቃሉ በዕብራይስጥ ትኩረት ለመሳብ ወይም የሀሳብ አንድነት መኖሩን ለማመልከት የገባ ነው።
አንድን ሰው በስም ማወቅ ያንን ሰው በሚገባ ወይም በትክክል እናውቄዋለን ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “እኔ አንተን በደንብ አውቅሃለሁ”
በዚህ ሀረግ “ሞገስ አገኘህ” የሚለው የሚያመለክተው ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ዕውቅና ያገኘ ወይም እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ ደስ ተሰኘ ማለት ነው። “እኔ ፊት” የተባለው በእግዚአብሔር እይታ ወይም የእግዚአብሔርን ግምገማ የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ አንተን ገምግሜ ዕውቅና ሰጥቼሃለሁ ወይም በአንተ ተደስቻለሁ/በአንተ ደስ ይለኛል/
ይህን ሀረግ በሁለት መልኩ መተርጎም ይቻላል፦ ወደፊት ማድረግ የምትፈልገውን ነገር እባክህ ንገረኝ ወይም ወደፊት ህዝቡ ማድረግ የሚገባቸውን ነገር እባክህ አሳያቸው
ዕረፍት እሰጥሃለሁ
ሰዎች ሁሉ እንዴት ሊያውቁ ይችላሉ?
እግዚአብሔር “አንተ’ እያለ በነጠላ ቁጥር የሚናገረው “ሙሴን” የሚመለከት ነው።
በዚህ ሀረግ “ሞገስ ስላገኘህ” የሚለው የሚያመለክተው ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ዕውቅና ያገኘ ወይም እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ ደስ ተሰኘ ማለት ነው። “በፊቴ” የተባለው በእግዚአብሔር እይታ ወይም የእግዚአብሔርን ግምገማ የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ አንተን ገምግሜ ዕውቅና ሰጥቼሃለሁ ወይም በአንተ ተደስቻለሁ/በአንተ ደስ ይለኛል/
አንድን ሰው በስም ማወቅ ያንን ሰው በሚገባ ወይም በትክክል እንደማወቅ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ አንተን በደንብ ወይም በሚገባ አውቅሃለሁ
እግዚአብሔር (ያህዌ) ከሙሴ ፊት መልካምንቱን አሳልፎ የእግዚአብሔር መልካምነት በፊቱ እንደሚሄድ ዓይነት አቀራረብ አለው። አማራጭ ትርጉም፦ አንተ የእኔን መልካምነት እንዲታይ መልካምነቴን በፊት አሳልፋለሁ
“እይ” ወይም “ስማ” ወይም “አድምጠኝ” እንደማለት ነው። ቃሉ በዕብራይስጥ ትኩረት ለመሳብ ወይም የሀሳብ አንድነት መኖሩን ለማመልከት የገባ ነው።
እግዚአብሔር ከሙሴ ፊት ለፊት ስለሚሄድ ሙሴ ማየት የሚችለው የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ጀርባ ነው
እግዚአብሔር በሙሴ ፊት ስለሚሄድ ጀርባውን እንጂ ፊቱን ማየት አይሆንለትም። አማራጭ ትርጉም፦ አንተ ፊቴን ማየት አትችልም
ጠፍጣፋ ድንጋዮች (ዘጸአት 31፡18 ተመልከት)
በተራራው ላይ መታየት በተራራው ላይ አንድ ሥራ እንደ መሥራት ይቆጠራል። አማራጭ ትርጉም፦ ከአንተ ጋር ማንም ሰው አይምጣ፤ በተራራው በማንኛውም በኩል ወይም ቦታ ማንም ሰው አይታይ
በግ ወይም ከብት ማንኛውም እንስሳ በተራራው ግርጌ ወይም አጠገብ አይሰማራ
“እግዚአብሔር በተራራው ላይ ከሙሴ ጋር ቆመ”
የዚህ ዐረፍተ ነገር ፍቺ 1) እርሱ ስሙን እግዚአብሔር (ያህዌ) ብሎ ተናገረ 2) እርሱ እግዚአብሔር (ያህዌ) ማን እንደሆነ ተናገረ። ስሙ እግዚአብሔር ማን እንደሆነ አመልካች ነውና።
እግዚአብሔር ስለራሱ ይናገራል፤ አማራጭ ትርጉም፦ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ርህሩህና መሐሪ አምላክ ነኝ
ይህ አባባል በተለያዩ ቅጂዎች በሁለት መንገድ ይታያል። አንዳንድ ቅጂዎች በአንደኛ መደብ ሲንገሩ ሌሎች በ3ኛ መደብ ይናገራል። ስለዚህ በሁለቱም ትክክል ናቸው፤ 1) እኔ ለቊጣ የዘገየሁ፤ ዘለዓለማዊ ፍቅሬና ታማኝነቴ የበዛ ነው 2) እግዚአብሔር (ያህዌ) ለቍጣ የዘገየ፣ ፍቅሩና ታማኝነቱ የበዛ ነው
ቃል ኪዳኔን እስከ ሽህ ትውልድ ድረስ እጠብቃለሁ ወይም ዘለዓለማዊ ፍቅሬንም እስከ ብዙ ሺህ ትውልድ እጠብቃለሁ
በሶስተኛ መደብ የተነገረው እግዚአብሔር ራሱን በሶስተኛ መደብ ሲናገር ይታያል። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ እግዚአብሔር ሀጢአተኛውን/በደለኛውን ሳልቀጣ አልተውም
በአባቶች ሀጢአት ምክንያት ልጆቻችሁንና ልጅ ልጆቻችሁን እስከ ሶስትና አራት ትውልድ ድረስ እቀጣለሁ
በዚህ ሀረግ “ሞገስ አግኝቼ” የሚለው የሚያመለክተው ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ዕውቅና ያገኘ ወይም እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ ደስ ተሰኘ ማለት ነው። “በፊትህ” የተባለው በእግዚአብሔር እይታ ወይም የእግዚአብሔርን ግምገማ የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ አንተን ገምግሜ ዕውቅና ሰጥቼሃለሁ፤ ወይም በአንተ ተደስቻለሁ/በአንተ ደስ ይለኛል/
ሁለቱ ቃላት የፍች ተመሳሳይነት ቢኖራቸውም ልዩነት በመካከላቸው እንዳለ እሙን ነው። እዚህ ጋር በአንድ ላይ የመጡበት ምክንያት አጽንኦት ለመስጠት ነው። ሁለቱን ቃላት ለየብቻ ለመተርጎም የማይቻል ከሆነ ሀጢአታችንን ሁሉ ይቅር በለን ማለት ይቻላል።
ይህ አነጋገር አንድ ሰው አንድን ንብረት ካለበት ቦታ እንደሚወስድ ዓይነት አነጋገር ርስትህ አድርገህ ውሰደን ይላል። አማራጭ ትርጉም፦ የራስህ ሕዝብ አድርገህ ተቀበለን ወይም እኛን ህዝብህን እንደ ርስትህ የራስህ አድርገህ ተቀበለን
“በህዝብህ” የተባለው አንተ በምትመራው ህዝብ ፊት ወይም አንተ የምትመራው ህዝብ ሁሉ እያየ
ይህ የሚያስፈራው ነገር ህዝቡ እንዲፈራ የሚያደርግ ነገር ይሆናል። በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር የሚያደርገውን ነገር አይቶ ህዝቡ ይፈራል ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ ለአንተ የማደርገው ነገር ህዝቡ እኔን እንዲፈራ የሚያደርግ ነው
“በአንተ ዘንድ” የተባለው ሙሴንና የእስራኤልን ህዝብ የሚመለከት ነው
እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴና እስራኤላውያን ማድረግ ያለባቸውን ነገር እየቀጠለ ይናገራል።
ሌሎችን ሀጢአት እንዲሰሩ የሚያደርጉ እንደ ወጥመድ ተቆጥረዋል። አማራጭ ትርጉም፦ እነርሱ ሀጢአት እንድትሰሩ ያደርጓችኋል
“ቀናተኛ” የተባለው እግዚአብሔር ክብሩን ለማንም እንደማያጋራና የራሱን ክብር እንደሚጠብቅ የሚያሳይ ነው። የእግዚአብሔር ህዝብ ሌሎች አማልክት ቢያመልኩ እግዚአብሔር ክብሩ ይነካል፤ ምክንያቱም የእርሱ የሆኑት እርሱን የማያመልኩ ከሆነ ሌሎችም አያመልኩትም ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ እግዚአብሔር ሁልጊዜ ክብሬን እጠብቃለሁ
ይህ የእግዚአብሔርን ባህርይ የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ እግዚአብሔር ቀናተኛ አምላክ ስለ ሆንኩ
ቀጥሎ እግዚአብሔር የሚናገረው እስራኤላውያን ከሌሎች ህዝቦች ጋር ያላቸው ግንኙነት ምን መምሰል እንዳለበት ያሳያቸዋል።
እግዚአብሔር (ያህዌ) ሌሎች አማልክትን ማምለክ ከሌላ ወንድ ጋር እንደማመንዘር እንደሆነ ይነግራቸዋል። አማራጭ ትርጉም፦ “እነርሱ ሌሎች አማልክት አመለኩ” ወይም “ምክንያቱም እነርሱ ወደ ሌላ ወንድ እንደሚሄዱ አመንዝራዎች ሌሎች አማልክትን አምልከዋል”
ለሌሎች አማልክት የተሰዋን ምግብ መብላት ምን ያህል ክፉ እንደሆነ በግልጽ ያትታል። አማራጭ ትርጉም፦ አንተ (እናንተ) እነርሱ ለአማልክታቸው የሚያቀርቡትን (የሚሰውትን) ምግብ በመብላት አማልክቶቻቸውን ለማምለክ ትፈተናላችሁ ወይም እነርሱ ለአማልክቶቻቸው የሰውትን ምግብ በመብላት ራሳችሁን አመንዝራ ታደርጋላችሁ
እግዚአብሔር (ያህዌ) እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው በሙሴ በኩል ያሳስባቸዋል።
ለሰባት ቀን ወይም እስከ ሰባት ቀን
እስራኤላውያን ከግብጽ የወጡት በአቢብ ወር ስለሆነ ለእነርሱ የአመቱ መጀመሪያ ወር ነው። እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር አቢብ ወር የሚጀምረው ከመጋቢት መጨረሻ ሳምንት እስከ ሚያዝያ መጀመሪያ ሳምንት ድረስ ነው። (ዘጸአት 13፡4 ተመልከት)።
እግዚአብሔር (ያህዌ) እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው በሙሴ በኩል ያሳስባቸዋል።
በኩር ሆኖ የሚወለድ ወይም የሚወጣ
በኩር ሆኖ የሚወለድ ወንድ እና አህያ የእግዚአብሔር (የያህዌ) ነው፤ ነገር ግን መስዋእት ሆነው እንዲቀርቡለት ያህዌ አይፈልግም። በእነርሱ ፋንታ እስራኤላውያን በጎችን እንዲሰዉለት ተጠይቀዋል። ስለሆነም እስራኤላውያን በኩር ሆኖ የተወለደን አህያ ወይም ወንድ ልጅ ከእግዚአብሔር መልሰው እንዲገዙ ተፈቅዶላቸዋል። የምይዋጁ ከሆነ አንገቱን ቆልምመው ለመስዋዕት እንዳይቀርብ እንድያደርጉ ተጠይቀዋል።
ይህ አነጋገር እግዚአብሔር ማንም ሰው ወደ ፊቱ ሲመጣ የሆነ ነገር ተሸክሞ እንድመጣ የሚጠይቅ ይመስላል። ነገር ግን ይህ ወካይ ዘይቤ የሚያሳየው ወደ እኔ የሚመጣ ማንም ቢሆን መስዋዕት ሳይዝ አይምጣ ወይም ወደ እኔ የሚመጣ ማንም ቢሆን መስዋዕት ማምጣት አለበት
እግዚአብሔር (ያህዌ) እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው በሙሴ በኩል ያሳስባቸዋል።
“በእርሻም ወቅትም ሆነ በመከር ወቅት በሰባተኛው ቀን ምንም ሥራ አትሥሩ” ወይም “በእርሻና በመከር ጊዜ እንኳ ቢሆን ማረፍ አለብህ”
ይህ በዓል የዳስ በመባል ይታወቃል። ይህ ልምምድ የመጣው እርሻቸውን በዳስ ወይም በጊዜያዊ ጎጆ ውስጥ ሆነው ያረሱና እህሉ እስኪደርስ ድረስ በዚያ ዳስ ሆነው ከአውሬ ሲጠብቁ የነበሩ አርሶ አደሮች ልምምድ ነው። “መክተቻ” የተባለው የእህል ማከማቻ ማለት ነው።
እግዚአብሔር (ያህዌ) እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው በሙሴ በኩል ያሳስባቸዋል
እግዚአብሔር (ያህዌ) እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው በሙሴ በኩል ያሳስባቸዋል
ደሙ መስዋዕት ከሚቀርበው እንስሳ የተገኘ ሲሆን የተሰዋው ለእግዚአብሔር ነበር። አማራጭ ትርጉም፦ የእንስሳ ደም ለእኔ በምታቀርብበት ጊዜ
እርሾ ካለው ወይም ከገባበት ከማንኛውም ነገር ጋር
በተራራው ላይ አርባ ቀንና አርባ ሌሊት
በጽላቶቹ ላይ የቃል ኪዳን ቃላት የሆኑትን ዐሥሩን ትእዛዞች የጻፈው ሙሴ ይሁን ወይስ እግዚአብሔር ግልጽ አይደለም። እንደዚህኛው አባባል የጻፈው ሙሴ እንደሆነ ያሳይል ነገር ግን ከሌሎች አውድ ስንመለከት የጻፈው እግዚአብሔር (ያህዌ) ነው። “እርሱ” የሚለው ተውላጠ ስም ስለማን እንደሆነ አጠያያቂ ነው
በሌላ አገላለጽ፦ “የግንባሩ ቆዳ” ማለት ሲሆን ጠቅላላ “ፊቱን” የሚመለከት ነው። ፊቱ እንደሚያበራ ወይም እንደሚያንጸባርቅ ሆነ ወይም ፊቱ አበራ ወይም አንጻባረቀ
ወደ ሙሴ ለመቅረብ ፈሩ ወይም ፈርተው ነበር
ወደ ሙሴ ተመልሰው መጡ
ሙሴም እግዚአብሔር በሲና ተራራ ላይ የገለጠለትን ሕግ ሁሉ ለእስራኤላውያን ሰጣቸው ወይም እንዲያደርጉ አዘዛቸው
መሸፈኛውን ወይም ሻሹን ከፊቱ ላይ ያነሳ ነበር
እግዚአብሔር (ያህዌ) እርሱን (ሙሴን) ያዘዘውን ነገር እርሱ ለእስራኤላውያን ነገራቸው ማለት ነው
የሳምንቱ ሰባተኛ ቀን ወይም በአይሁዶች አቆጣጠር ቅዳሜ ማለት ነው
ይህ በተደራጊ ግስ የተጻፈው በአድራጊ ግስ ሲጻፍ፦ በዚህ ቀን ሥራ የሚሠራበት ማንኛውም ሰው ግደሉት
እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን ያዘዛቸው ነገሮች እርሱ እስራኤላውያን እንዲያደርጉ ይነግራቸዋል።
ለእግዚአብሔር መባ ወይም መስዋዕት አቅርቡ
“ልብ” መባውን የሚያቀርበውን ሰው ማመልከቱ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እያንዳንዱ ሰው ልቡ የፈቀደውን ወይም ፈቃደኛ የሆነ ማንም ሰው”
እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን ያዘዛቸው ነገሮች እርሱ እስራኤላውያን እንዲያደርጉ ቀጥሎ ይነግራቸዋል።
የእጅ ጥበብ ዐዋቂዎች ሁሉ ወይም ጥበብ ያለው እያንዳንዱ ሰው
መጋረጃዎችን ለማገናኘት የሚያገለግሉ ቀለበቶች ናቸው (ዘጸአት 26፡4-6 ተመልከት)
በመሬት ላይ የተሰኩና ሌሎችን ከመሬት ጋር ለማገናኘትና እንዳይንቀሳቀሱ ለማድረግ የሚያገልግሉ እንደመሰረት የሚያገለግሉ ናቸው (ዘጸአት 26፡31)
በታቦቱ ላይ የሚቀመጠው የማስተሰሪያ መስዋዕት የተሰራበት መክደኛ ወይም መሸፈኛ
ይህ ዳቦ ወይም ህብስት የእግዚአብሔርን ህልዎት የሚወክል ነው። (ዘጸአት 25፡30 ተመልከት)
እንጨት ሲቃጠል ለመያዣነት የሚያገለግል የነሐስ መከላከያ ብረት
ቀጥ ብለው የቆሙና ድጋፍ የሚሰጡ እንጨቶች ናቸው።
በመሬት ላይ የተሰኩና ሌሎችን ከመሬት ጋር ለማገናኘትና እንዳይንቀሳቀሱ ለማድረግ የሚያገልግሉ እንደመሰረት የሚያገለግሉ ናቸው (ዘጸአት 26፡19)
ከእንጨት ወይም ከብረት የተሰሩ የድንኳን ጠርዞችን ወይም ማዕዘኖችን ለመወጠር የሚያገለግሉ ናቸው (ዘጸአት 27፡19 ተመልከት)
በጥበብ ያጌጡ ወይም የተቀደሱ ልብሶች
እያንዳንዱን ነገር የሚመለከት ነው። ከእያንዳንዱ ነገድ የሆኑ የእስራኤል ህዝቦች
“ልብ” የሰውየው ማንነት የሚመለከት ሲሆን ልቡ ለእግዚአብሔር ነገር ክፍት የሆነ ለመስጠት ልቡ የፈቀደው ወይም ያነሳሳው
“መንፈስ” የሰው ማንነት መግለጫ ሲሆን የሰው መንፈስ ወይም ፈቃድ አመልካች ነው። መንፈሱ የፈቀደው ወይም ፈቃደኛ የሆነ ማለት ነው።
ፈቃደኛ የነበሩ ወይም የሆኑ
ለቁጥር 23 ዘጸአት 25፡4-5 ትርጉም ተመልከት
በእጃቸው የሠሩትን ጥሩ በፍታ ወይም ማግ በሰማያዊ፥ በሐምራዊና በቀይ ቀለም ቀለሙት
“ልብ” ሴቶችን የሚመለከት ሲሆን ፈቃደኛ የነበሩና ጥበብ ያላቸው ሴቶች ማለት ነው
ከቁጥር 27-29 ያለውን ክፍል ከምዕራፍ 25፡1-2 እና ቁጥር 3-7 በማነጻጸር ተርጉም።
የመንፈስ መሞላት አንድ ባዶ ነገር ውስጥ እንድን ነገር እንደመሙላት ይቆጠራል። የእግዚአብሔር መንፈስ ችሎታ ሰጠው።
ማናቸውንም የጥበብ ሥራ መሥራት እንዲችል (ዘጸአት 31፡1-2 እና 31፡3-5)
ሙሴ ለህዝቡ ንግግሩን ይቀጥላል
“በልባቸው” የሚለው ባስልኤልና የእርሱን የሥራ ጓደኞችን የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ዕውቀታቸውን ለሌሎች የማስተማርን ችሎታ ሰጥቶአቸዋል
ማናቸውንም የጥበብ ሥራ ለመሥራት እንዲችሉ
ማንኛውንም ዐይነት ሥራ ያከናውኑ ዘንድ ጥበብን ሰጣቸው
ሁለቱም ወንዶች ሲሆኑ እግዚአብሔር ለመገናኛው ድንኳን ሥራ የጠራቸው ናቸው (ዘጸአት 31፡1-2፤ 31፡6)
እግዚአብሔር ጥበብን በውስጡ እንዳስቀመጠለት የሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን እግዚአብሔር ጥበብ የሰጠው ማለት ነው።
እንዲያደርጉ /እንዲሰሩ/ እግዚአብሔር ባዘዘው መንገድ ወይም ልክ እግዚአብሔር እንዳዘዘው
ሁለቱም ወንዶች ሲሆኑ እግዚአብሔር ለመገናኛው ድንኳን ሥራ የጠራቸው ናቸው (ዘጸአት 31፡1-2፤ 31፡6)
እግዚአብሔር ችሎታ የሰጣቸውንና ሥራውን ለመሥራት ፈቃደኛ የሆኑትን ሰዎች ሁሉ
“ልብ” የሰውዬውን ማንነት የሚመለከት ሲሆን ለእግዚአብሔር ሥራ ውስጡ/ልቡ/ፈቃደኛ የሆነ ወይም ለእግዚአብሔር ሥራ ራሱን ያዘጋጀ ወይም ምላሽ የሰጠ ማለት ነው
የመቅደሱን ሥራ የሚሰሩ ጥበበኞች የሆኑ ባለሙያዎች ሥራ ትተው ወደ ሙሴ መጥተው እግዚአብሔር ያዘዘን ሥራ ለመሥራት የሚያስችል በቂና ከበቂ በላይ ስጦታ ህዝቡ እያመጡ ነው ብለው ተናገሩ።
ምዕራፍ 38፡8-10 ካለው ክፍል ጋር አነጻጽር እንዲሁም ምዕራፍ 26፡1-3 ተመልከት።
የማደሪያው ድንኳን መጋረጃዎች በቁጥር አስር ሲሆኑ የተሰሩት ከልብስ ሆኖ አንዱ ከሌላው ጋር በስፌት ተያይዘው በግድግዳው ላይ ይሰቀላሉ።
ከሰማያዊ ጨርቅ የተሰሩ ቀለበቶች
እነዚህ መጋረጃዎች የመገናኛውን ድንኳን ለመከፋፈልና ለመሸፈን የሚረዱ ሰፊና ከባድ የጨርቅ መጋረጃዎች ናቸው
በወል ስም የተጠቀሰው “አደረጉ” የሚለው የሚያመለክተው ባስልኤልና ከእርሱ ጋር የመገናኛውን ድንኳን ሥራ የሚሰሩ ሰዎች ሁሉ የሚዳስስ ነው።
ሀምሳ የወርቅ ቀለበቶችን (ክብ ነገሮችን)
የመጋረጃው ቁጥር 11 መሆኑን ያመለክታል
ይህ የልከት ዘዴ ባህላዊ ሲሆን የአንድ ሰው ከክንድ መጋጠሚያ እስከ መካከለኛው ጣት ደረስ ያለው ክፍል ነው።
ተመሳሳይ ክፍሎችን ምዕራፍ 26፡11 እና 26፡14 ተመልከት።
ምዕራፍ 26፡15-18 እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከትና ከዚህኛ ክፍል ትርጉም ጋር አነጻጽር።
በደቡብ በኩል ላለው የማደሪያ ድንኳን ሃያ ወጋግራ (ቋሚዎችን) አደረጉ ወም ሰሩ
ከዚህ ክፍል ጋር ተመሳሳይ የሆነውን ዘጸአት 26፡19-21 ተመልከት።
ለሁለተኛው ክፍል በሰሜን በኩል ወጋግራዎች ነበሩ
ምዕራፍ 26፡22-23 ያለውን ክፍል እንዴት እንደተረጎምክ እይ
በምዕራብ በኩል ባለው
ከኋላ በኩል ባለው ለሁለቱ ማዕዘናት
ምዕራፍ 26፡24-25 ተመልከትና ማስተካከያ አድርግ
ዘጸአት 26፡26-28 እና 26፡29 ተመልከት
ለመገናኛው ድንኳን ከአንድ ጫፍ ወደ ሌላ ጫፍ መውሰድ ወይም ማሳለፍ
መቆሚያዎች ከነሐስ ብረት የተሰሩ ስለመሆናቸው የሚናገር ነው። ምዕራፍ 26፡36-37 አነጻጽር።
ርዝመቱ 1.1 ሜትር፤ ስፋቱና ከፍታው 0.7 ሜትር ያህል ነው
እነዚህ እግሮች እንደሰው ወይም እንስሳ እግር የተቆጠሩ ሲሆን ታቦቱን የሚሸከሙ ወይም የሚደግፉ ናቸው።
ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የማደሪያውን ድንኳንና በውስጡ የሚገኙ ሥራዎችን ስለመሥራታቸው በማደሪያ ድንኳኑ ውስጥ የሚገኙ ቁሳቁሶችንና ሌሎችን በሚመለከት ዘጸአት 25፡13-14፥ 17 ተመልከት።
የሠራው መሪ ባስልኤል በመሆኑ ሥራውን ብቻውን እንደሠራ አድርጎ ያቀርባል ነገር ግን ሥራው የተከናወነው ከሥራ ባልደረቦቹ ጭምር ነብር።
አንድ ክንድ በሜትር ሲለካ ከ46-50 ሳንቲ ሜትር ሲሆን ወደ ሜትር ሲቀየር 115 ሴ.ሜትር እና 70 ሳ.ሜ ያህል ነው።
ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የማደሪያውን ድንኳንና በውስጡ የሚገኙ ሥራዎችን ስለመሥራታቸው የሥርየት መክደኛው አሠራር በሚመለከት (37፡7-9) ዘጸአት 25፡18-20 ያለውን ክፍል እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት።
እርሱ እነዚህን አንድ አድርጎ ሠራቸው
የክሩቤል ምስሎችን እውነተኛ ክሩቤል በማስመሰል ክንፎቻቸውን ዘርግተው አንዱ ከሌላው ጋር ተገናኝተውና የስርየት መደኛውን ሸፍነው እንዲቀመጡ አደረጋቸው። አማራጭ ትርጉም፦ ባስልኤል እነዚህን ክንፍ ያላቸውን ፍጥረታት የአንዱ ክንፍ ከሌላው ጋር እንድገናኙ አድርጎና ክንፎቻቸውን የዘረጉ እንዲሆኑ አድርጎ ሠራቸው።
የክሩቤል ዓይኖች አንዱ ሌላውን እንዲመለከቱ ተደርገው የተሰሩ ናቸው
ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የማደሪያውን ድንኳንና በውስጡ የሚገኙ ሥራዎችን ስለመሥራታቸው ምዕራፍ 37፡10-13 ያለውን ክፍል ከምዕራፍ 25፡23-26 ካለው ክፍል ጋር በማነጻጸር በተገቢው መንገድ ለመተርጎም ሞክር።
ርዝመቱ 92 ሴ.ሜትር፤ ወርዱ 46 ሴ.ሜትር እና ቁመቱ 69 ሴ.ሜትር ያህል ነበር
በባህላዊው ልከት አንድ ጋት የአራት ጣቶች ጥምር ማለት ሲሆን ከ8-10 ሳ.ሜትር ነው።
እነዚህ እግሮች እንደሰው ወይም እንስሳ እግር የተቆጠሩ ሲሆን ታቦቱን የሚሸከሙ ወይም የሚደግፉ ናቸው።
ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የማደሪያውን ድንኳንና በውስጡ የሚገኙ ሥራዎችን ስለመሥራታቸው ምዕራፍ 37፡14-16 ያለውን ክፍል ከምዕራፍ 25፡27-29 ካለው ጋር በማነጻጸር ተገቢውን የትርጉም ሂደት በመከተል መልዕክቱን ተርጉም።
“ቀለበቶች ከክፈፉ ጋር ተያይዘው ተሰሩ ወይም ቀለበቶችን ከክፈፉ ጋር አያይዘው ሰሩ”
ዝርግ ሳህኖችን፥ ድስቶችን፥ ጎድጓዳ ሳህኖችን (ውሃ መያዣዎችን) እና ማንቆርቆሪያዎችን . . .
ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የማደሪያውን ድንኳንና በውስጡ የሚገኙ ሥራዎችን ስለመሥራታቸው ምዕራፍ 37፡17-19 ያለውን ክፍል ከምዕራፍ 25፡31-33 ካለው ጋር በማነጻጸር ተገቢውን የትርጉም ሂደት በመከተል መልዕክቱን ለመተርጉም ሞክር።
የአበባ ቅርጽ ያላቸው ጽዋዎችን፥ እንቡጦችንና የፈኩ አበቦችን አንድ ወጥ አድርጎ ሠራቸው
ከእንቡጦችና ከፈኩ አበቦች ጋር የለውዝ አበባ የሚመስሉ ሶስት ጽዋዎች
ነጭ ወይም ሮዝ መልክ ያለው የለውዝ አበባ በለውዝ ዘፍ ላይ ያደገ የሚመስል ነበር
በዚህ ክፍል ያሉ ቃላትና ዕቃዎችን እንዴት እንደተርጎምክ በምዕራፍ 25፡34-36 ተመልከት።
በመቅረዙ ላይ እንቡጦችና አበቦች አደረገ
የለውዝ አበባ የሚመስሉ አራት ጽዋዎች ወይም ስኒዎች አደርገ ወይም ሰራ
ከመቅረዙ ጋር አንድ ወጥ ሆነው የተሰሩ እንቡጦች
ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የማደሪያውን ድንኳንና በውስጡ የሚገኙ ሥራዎችን ስለመሥራታቸው በዚህ ክፍል የተጠቀሱ ቃላትና ቁሶችን እንዴት እንደተረጎምክ በ25፡37-39 ላይ ተመልከት
እነዚህ መኮስተሪያዎች ሁለት ሆነው ከብረት ወይም ከእንጨት የተሰሩ ሲሆን በአንድ በኩል የተያያዙ ናቸው፥ ዕቃዎችን ቆንጥጦ ለመያዝና ለማውጣት የሚያገለግሉ እንደ መቆንጠጫ ያሉ ናቸው።
x
ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የማደሪያውን ድንኳንና በውስጡ የሚገኙ ሥራዎችን ስለመሥራታቸው የዚህን ክፍል (37፡25-26) ትርጉም ከምዕራፍ 30፡1-3 ካለው ጋር አነጻጽር
ቀንዶቹ ከመሰዊያው ጋር በአንድ ላይ ተያይዘው የተሰሩ ናቸው
ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የማደሪያውን ድንኳንና በውስጡ የሚገኙ ሥራዎችን ስለመሥራታቸው የዚህን ክፍል (37፡27-28) ትርጉም ከምዕራፍ 30፡4-5 ካለው ጋር አነጻጽር
የሽቱ ቀማሚ ሥራ የሆነውን ንጹህና መልካም መዓዛያለውን ዕጣን
ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የመገናኛውን ድንኳንና የውስጡን ቁሳቁስ ሥራ ይቀጥላሉ።
የእነዚህ ዕቃዎች ዝርዝርና ፍቺያቸውን እንዴት እንደተረጎምክ ዘጸአት 27፡1-3 ካለው ክፍል ጋር አነጻጽር።
ርዝመቱ 2.30 ሜትር፥ ስፋቱ 2̄.30 ሜትር እና ቁመቱ 1.38 ሜትር ነበር
ቀንዶቹ ከመሠዊያው ጋር አንድ ወጥ ሆነው የተሠሩ ነበሩ
ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የመገናኛውን ድንኳንና የውስጡን ቁሳቁስ ሥራ ይቀጥላሉ። ምዕራፍ 38፡4-5 ያለውን ክፍል ለመተርጎም ምዕራፍ 27፡4-5 ያለውን ክፍል እንዴት እንደተረጎምክ አነጻጽር።
ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የመገናኛውን ድንኳንና የውስጡን ቁሳቁስ ሥራ ይቀጥላሉ
መሠዊያው ከሳንቃ (ጠፍጣፋ የሆነ) የተሠራ ሆኖ ውስጡ ክፍት ነበር (ዘጸአት 27፡7-8 ተመልከት)
ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የመገናኛውን ድንኳንና የውስጡን ቁሳቁስ ሥራ ይቀጥላሉ
“መቀመጭው” የመታጠቢያው ሳህን የሚቀመጥበት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “የመታጠቢያውን ሳሕንና ማስቀመጫውን ጭምር ከነሐስ ሠራ” ዘጸአት 30፡18 ተመልከት።
የነሐስ ብረቱ ከመስተዋት የተገኘ (የመጣ) ነበር። የመታጠቢያ ሳህኑ የተሰራው ከመስተዋት ነበር። ይህ መስተዋት ሴቶች ካመጡት የነሐስ መስተዋቶች የተሰራ ነበር።
አንጻባራቂና ሰዎች ፊታቸውን ወይም ሌሎችን ነገሮች ለማየት የሚጠቀሙት የብረት ቁራጭ ነው
ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የመገናኛውን ድንኳንና የውስጡን ቁሳቁስ ሥራ ይቀጥላሉ
ይህን ክፍል ለመተርጎም ይረዳህ ዘንድ ዘጸአት ምዕራፍ 27፡9-10 እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት
ርዝመቱ 46 ሜትር ወይም 4600 ሴ. ሜትር የሆነ
ይህን ክፍል ለመተርጎም ይረዳህ ዘንድ ዘጸአት ምዕራፍ 27፡11-12 እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት
46 ሜትር ርዝመት . . . 23 ሜትር ርዝመት
ይህን ክፍል ለመተርጎም ይረዳህ ዘንድ ዘጸአት ምዕራፍ 27፡13-16 እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት። የመግቢያው ደጅ ባለበት በምሥራቅ በኩልና በድንኳኑ መግቢያ ዙሪያ ያሉት መጋረጃዎች።
ባስልኤልና ሌሎች የሥራ ባልደረቦቹ መጋረጃዎችን ከጥሩ በፍታ (ሐር) ሰርተውት ነበር።
ይህን ክፍል ለመተርጎም ይረዳህ ዘንድ ዘጸአት ምዕራፍ 27፡16-19 እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት።
ባስልኤልና የሥራ ባልደረቦቹ የምሰሶዎቹ እግሮች የሠረኡትከነሐስ ብረት ነበር።
ባስልኤልና የሥራ ባልደረቦቹ /ጓደኞቹ/ ጫፎቻቸውንና ዘንጎቻቸውን ከብር ሠርተውት ነበሩ
ባስልኤልና የሥራ ባልደረቦቹ የማደሪያ ድንኳኑንና በውስጡ ያሉ ቁሶችን ቀጥለው ሠሩ
በኢታማር መሪነት በሌዋውያን ሀላፊነት የተቆጠረሩ የመገናኛው ድንኳን ዕቃዎች ዝርዝር ቈጠራ ይህ ነው
እግዚአብሔር በሙሴ በኩል ያዘዛቸውን ነገሮች ሁሉ ሠሩ።
እነዚህ የወንዶች ስም ዝርዝር ነው
እነዚህ የወንዶች ስም ዝርዝር ነው
አንጥረኛ (የእጅ ጥበብ ባለሙያ) እና ፕላን (ዕቅድ) አውጪ ባለሞያ
ሰዎች ለሥራው የሠጡት ወርቅ በሙሉ
አንድ መክሊት 33 ኪሎ ግራም ሲሆን 29 መክሊት 960 ኪሎ ግራም ወርቅ እና አንድ ሰቅል 3.3 ክሎ ግራም ሲሆን 100 ሰቅል 330 ኪሎ ግራም ይሆናል። በጠቅላላው የወርቁ ቁጥር 1290 ኪሎ ግራም ወርቅ ነበር።
በጠቅልላው 1775 ሰቅል ወይም 5858 ኪሎ ግራም ብር ነበር
አንድ ሰቅል 11 ግራም ሲሆን የሰቅል ግማሽ 5.5 ግራም ይሆናል።
ይህ የሰቅል ግማሽ የተሰበሰበው ዕድሜያቸው 20 አመት የሆናቸው፥ በቆጠራው የተካተቱና ግማሽ ሰቅል (አንድ ቤካ) መስጠት የሚገባቸው ሰዎች ቁጥር ማለት ነው።
የቤተመቅደስ የሰቅል ሚዛን ደረጃውን የጠበቀ ስለሆነ “በተቀደሰ ሚዛን፤ በታወቀው ሚዛን” ይባላል።
3300 ኪሎ ግራም የሚመዝን ብር
ወደ 20 ኪሎ ግራም የሚመዝን
በጠቅላላው 2300 ክሎ ግራም የሚመዝን የነሐስ ብረት ነበር
ከነሐስ ብረት የተሰራ ሲሆን እንጨት በእሳት ሲቃጠል ለመያዝ የሚያገለግል (ዘጸአት 27፡4 ተመልከት)
ከእንጨት ወይም ከብረት የተሰሩ የድንኳን ጠርዞችን ወይም ማዕዘኖችን ለመወጠር የሚያገለግሉ ናቸው (ዘጸአት 27፡19 ተመልከት)
“አደረጉ” የሚለው ቃል ባስልኤል፥ ኤልያብና ማናቸውንም ሥራ ለመሥራት ችሎታንና ዕውቀትን የሰጣቸው ሌሎች ሰዎች ማለት ነው
እነዚህ ሰዎች ሥራውን የሰሩት እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ነው ማለት ነው።
በመገናኛው ድንኳን የሚያገለግሉ ካህናት ልብሶች ዝግጅት ይቀጥላል
ይህ የሰው ስም ነው፤ ልንጽጽር ዘጸአት 31፡1-2 እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት
በመገናኛው ድንኳን የሚያገለግሉ ካህናት ልብሶች ዝግጅት ይቀጥላል
ለኤፉዱም ማንገቻ በትከሻ ላይ የሚወርዱ ሁለት ማንጠልጠያ ሠርተው ጐንና ጐኑ እንዲያያዙ አደረጉ
እነዚህ ሰዎች ሥራውን የሰሩት እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ነው ማለት ነው። ቁጥር 1 ተመልከት።
በመገናኛው ድንኳን የሚያገለግሉ ካህናት ልብሶች ዝግጅት ይቀጥላል
የመረግድ ድንጋዮችን ወስደው የወርቅ ፈርጥ ቅርጽ በድንጋዩ ላይ ቀርጸው እንደ ማለት ነው
በ12ቱ (በእስራ ሁለቱ) የእስራኤል ልጆች መታሰቢያ ይሆን ዘንድ ከድንጋይ የተቀረጸ
በመገናኛው ድንኳን የሚያገለግሉ ካህናት ልብሶች ዝግጅት ይቀጥላል
አዲሱ አማርኛ እና መደበኛው አማርኛው ትርጉም “ሠሩት” ብሎ በወል ስም ይጠቅሳሉ። የዕብራይስጡ ቅጅ፥ የቀድሞ አማርኛ ቅጅና ለሎች ተአማኒነት ያላቸው ቅጅዎች “አደረገው” ይላሉ። “ሠሩት” በሚል የተረጎሙት ትኩረታቸው ባስልኤል፥ ኤልያብና ሌሎች ሰዎችን ታሳቢ በማድረግ ነው። “አደረገው” በሚል የተረጎሙት ትኩረታቸው የሥራው ዋና መሪ ባስልኤል ስለሆነ ትኩረታቸው በእርሱ ላይ ነው። የዕብራይስጡ ቅጅ ትኩረቱ በባስልኤል ላይ ስለሆነ “እርሱ አደረገው” የሚል ነው። ስለሆነም አደረገው የሚለው ትክክለኛ ትርጉም ነው።
በዘመናዊ የርቀት መለኪያ ከ20-22 ሴንቲ ሜትር ያህል ነው።
በመገናኛው ድንኳን የሚያገለግሉ ካህናት ልብሶች ዝግጅት ይቀጥላል
ሠራተኞች የከበሩ ድንጋዮችን በተነገራቸው መሰረት በአራት ረድፍ አደርገው ሰሩት
የአነዚህን ድንጋዮች ስም ዝርዝር በየቋንቋው ለማግኘት አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል። ነገር ግን እነዚህ ዕንቁ የተባሉት “የከበሩ ወይም ውድ” የድንጋይ ዓይነቶች መሆናቸውና አንዱ ከሌላው የተለየ መሆኑን ማወቅ አስፈላጊ ነው። ስለሆነም በትርጉም ወቅት ተውሶ ወይም ባዕድ ቃላትን በመጠቀም ትርጉሙን ግልጽ ማድረግ ይቻላል።
እነዚህን የከበሩ ወይም ውድ ድንጋዮችን በወርቅ ፈርጥ ወይም በተቀረጸው ወርቅ ላይ አስቀመጡ
በመገናኛው ድንኳን የሚያገለግሉ ካህናት ልብሶች ዝግጅት ይቀጥላል
ከንጹህ ወረቅ የተሰሩ የወርቅ ሰንሰለት ወይም ገመድ መሳይ
በምዕራፍ 28፡26-27 በተጠቀሰው መሰረት በመገናኛው ድንኳን የሚያገለግሉ ካህናት ልብሶች ዝግጅት ይቀጥላል
ለማያያዣነት የሚያገለግሉ የወርቅ ቀለበቶች ወይም ክብ ነገር
ከጨርቅ ወይም ከጨርቅ ክር የተሰራ የወገብ መታጠቂያ ወይም ቀበቶ ሲሆን የእጄ ጥበብ ባለሙያ የሰራው ዓይነት ማለት ነው
በምዕራፍ 28፡28 በተጠቀሰው መሰረት በመገናኛው ድንኳን የሚያገለግሉ ካህናት ልብሶች ዝግጅት ይቀጥላል
ከኤፉዱ እንዳይላቀቅ የሚያደርግ ወይም በጥብቅ እንዲተሳሰር የሚያደርግ
በምዕራፍ 28፡31-33 በተጠቀሰው መሰረት በመገናኛው ድንኳን የሚያገለግሉ ካህናት ልብሶች ዝግጅት ይቀጥላል
ይህ የሰው ስም ነው፤ ልንጽጽር ዘጸአት 31፡1-2 ላይ ስሞችን እንዴት እንደምትተረጉም አስተውል
በምዕራፍ 28፡34-35 ላይ በተሰጠው መመሪያ መሰረት በመገናኛው ድንኳን የሚያገለግሉ ካህናት ልብሶች ዝግጅት ይቀጥላል
ከጥሩ ወርቅ ጸናጽሎችን ወይም ትናንሽ ድምጽ የሚሰጡ ቁርጥራጭ ነገሮችን ማለት ነው።
በአገልግሎት ወቅት እንዲለብሱ ጸናጽሎችንና ሮማን ፍሬ መሳይ ስዕሎችን በቀሚሱ ጠርዝ ወይም ጫፍ ዙሪያ አደረጉ
በመገናኛው ድንኳን የሚያገለግሉ ካህናት ልብሶች ዝግጅት ይቀጥላል
እንደነዚህ ያሉትን ክፍሎች በ28፡39-40 እና 42 ላይ ያለውን እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት።
ወንዶች ራሳቸውን የሚሸፍኑበት ከጨርቅ የተሰራ ራስ ጥምጥም
ከሌሎች ልብሶች ቀደም ተብሎ የሚለበስ የውስጥ ሱሪ ማለት ነው፥ (የጋራ መረዳትና ያልተገለጹ ሀሳቦች እንዴት እንተረጉማለን የሚለውን ተመልከት)
በትከሻ ወይም አንገትጌ ላይ የሚለበስና እንዲሁም በወገብ ላይ የሚለበስ የወገብ መታጠቂያ ነው።
በምዕራፍ 28፡36-37 ላይ በተሰጠው መመሪያ መሰረት በመገናኛው ድንኳን የሚያገለግሉ ካህናት ልብሶች ዝግጅት ይቀጥላል
ከንጹህ ወርቅ በራስ ላይ የሚደረግ ቆብ መሳይ ነገር
በምዕራፍ 35፡4-9 እና 35፡10-12 ላይ በተሰጠው መመሪያ መሰረት እስራኤላውያን የተሰጣቸውን ሥራ ሲጨርሱ ያሳየናል።
ይህ በተደራጊ ግስ የተገለጸው ዐረፍተ ነገር “የእስራኤል ልጆች የመገናኛውን ድንኳን ሥራውን ሁሉ ጨረሱ” በሚለው ልተረጎም ይችላል። “የመገናኛው ድንኳን የማደሪያውም” የሚሉ ቃላት ሁለቱም ስለአንድ ነገር የሚያወሩ ናቸው።
የእስራኤል ሰዎች እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሰረት የተሰራውን የመገናኛውን ድንኳን ወደ ሙሴ አመጡ ማለት ነው።
መጋረጃዎችን በአንድ ለማያያዝ የሚጠቅሙ ነገሮች ወይም አቃፊዎች ናቸው። ዘጸአት 26፡4-6 እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት።
ምሶሶዎች የሚቆሙባቸው እግሮች ማለት ነው።
ከታቦቱ ላይ የሚቀመጥ መሸፈፍኛ ወይም መክደኛ ሲሆን የስርየት መስዋዕት የሚቀርብበትም ጭምር ነው።
በባስልኤልና በሥሩ ያሉ የሥራ ቡድኖች ማደሪያውንና መገናኛ ድንኳኑን ለሙሴ ሲያቀርቡ እናያለን።
ህልዎተ እግዚአብሔር መገለጫ የሆነው ዳቦ ነው። በመገናኛው ድንኳን ወይም በማደሪያው ውስጥ የእግዚአብሔር መኖር ምልክት የሆነው ዳቦ ነው። ከተራ ዳቦ የተለየ መሆኑን ለማመልከት በአማርኛ ኅብስት ተብሏል። ዘጸአት 25፡30 ተመልከት
እንጨት በእሳት ሲነድ በአንድ በኩል እንጨቱን ለመያዝ የሚያገለግል ከነሐስ ብረት የተሰራ ዘንግ ማለት ነው።
በባስልኤልና በሥሩ ያሉ የሥራ ቡድኖች ማደሪያውንና መገናኛ ድንኳኑን ለሙሴ ሲያቀርቡ እናያለን።
ሥራውን በሀላፊነት የሚመራው ባስልኤልና የእርሱ ቡድን ይሁን እንጂ እስራኤላውያንም በሥራው ላይ ተሳታፊ ነበሩ።
በትክክልና በታዘዙት መሰረት ሰርተውት ነበር።
እስራኤላውያን ከግብጽ የወጡበት ቀን የዓመቱ የመጀመሪያ ወር ሆኖ ተቆጠረላቸው። ይህ ወር ለእስራኤላውያን ሚያዚያ ወር ነው። የመጽሐፍ ቅዱሱ የወር አቆጠጠር የሚጀምረው በዚሁ ወር ነው።
በመገናኛው ድንኳን ውስጥ የምስክሩን ወይም የቃል ኪዳኑን ታቦት ታኖራለህ
ታቦቱን ከመጋረጃው በስተጀርባ ወይም ታቦቱን በመጋረጃ ትጋርዳለህ ማለት ነው
በሌላ ስሙ የሚታወቀው የቃል ኪዳን ታቦት ተብሎ ነው። በድንጋይ ጽላት ላይ የተጻፉት ቃላት እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር ለገባው ቃል ኪዳን ምስክር እንዲሆን ነው።
ይህ የወይራ ዘይት ሲሆን ማደሪያ ድንኳኑንና ሌሎችንም ዕቃዎች ለእግዚአብሔር የተለየ ለማድረግ ወይም ቅዱስ ለማድረግ የሚቀቡት ነው።
ሙሴ አሮንና ልጆቹን ወደ መገናኛው ድንኳን እንዲያመጣቸው ትእዛዝ ተሰጠው።
አሮንን ለእኔ የተለየ ካህን ሆኖ እንዲያገለግለኝ አድርገው
በሚመጡት ዘመናት ወይም ትውልዶች ሁሉ ካህናት ሆነው ያገለግሉኛል
ሙሴ መገናኛውን ደንኳን ወይም ማደሪያውን ድንኳን ተከለ በሚል በአድራጊ ግስ መተርጎም ይቻላል።
ይህ የነገናኛው ድንኳን ተከላና አሰራር የተፈጸመው ልክ እስራኤላውያን ከግብጽ በወጡ በሁለተኛው ዓመት በሁለተኛው ወር በወሩም በመጀመሪያው ቀን ላይ ነበር።
ሙሴ የድንኳኑን ተከላ የሚመራ መሪ ይሁን እንጂ ህዝቡ ያግዙትና በሥራው ይተባበሩት ነበር።
እግሮቹንም አኖረ ወይም ምሰሶዎቹን አቆመ የሚል ነው።
ታቦቱን ወደ መገናኛው ድንኳን ውስጥ አስገባው ወይም አስገብቶ አስቀመጠ የሚል ይሆናል
በእግዚአብሔር ፊት መብራቶቹን አበራ
ይህ መጋረጃ ቅድስተ ቅዱሳንን ከቅዱስ ስፍራው የሚለየው ነው። ስለሆነም የወርቁን መሰዋያዊ ከመጋረጃው ፊት ለፊት ሲያስቀምጥ ቅድስተ ቅዱሳኑ ከበስተሁዋላው ነው ማለት ነው።
በመታጠቢያው ሳህን ባለው ውሃ ውስጥ አሮንና ልጆቹ እጆቻቸውንና እግራቸውን ታጠበ።
በመታጠቢያው ሳህን ባለው ውሃ ውስጥ አሮንና ልጆቹ እጆቻቸውንና እግራቸውን ታጠበ።
የእግዚአብሔርም መገኘት የመገናኛ በድንኳኑ ውስጥ ይታይ ነበር።
በጉዞአቸው ሁሉ እስራኤላውያን የሰፈሩበትን ቦታ ለቀው የሚንቀሳቀሱት ደመናው ከድንኳኑ ላይ በሚነሣበት ጊዜ ብቻ ነበር።
ይህ በጥቅስ ውስጥ የተጠቀሰ ጥቅስ ነው፡፡ ቀጥተኛው ጥቅስ እንደተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊወሰድ ይችላል፡፡ አት፤ ከዚያም እግዚአብሔር ለሙሴ ተናገረ እናም ለእግዚአብሔር ሕዝብ እንዲናገር እንዲህ አለው፤ “…ሥብ አትብሉ”:: (ጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶች ይመልከቱ)
“የሞተ ነገር ግን መሥዋዕት ያልሆነውን”
ይህ በተሻጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “አውሬዎች የገደሉት ከብት ሥብ”:: (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ይህ በተሻጋሪ ግሥ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ለሌላ ተግባር ያውሉት”:: (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ::)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል አት “የሚቃጠል መሥዋዕት”
ያ ሰው ከሕዝቡ ዘንድ መወገድ ብጣሽ ጨርቅ ወይም የዛፍ ቅርንጫፍ እንደሚቆረጥ ከሕዝቡ ዘንድ እንደተቆረጠ ተደርጐ ተገልጾአል:: ይህ በተሻጋሪ ግሥ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: በዘሌዋዊያን 7:2ዐ ይህን እንዴት እንደተረጐመ ይመልከቱ:: (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
በማንኛውም ቤቶቻችሁ “በየትኛውም ቤቶቻችሁ” ወይም “በማንኛውም በሚትኖሩበት ቦታ”
ይህ በጥቅስ ውስጥ የተጠቀሰ ጥቅስ ነው፡፡ ቀጥተኛው ጥቅስ እንደተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊወሰድ ይችላል፡፡ አት “ከዚያም እግዚአብሔር ሙሴን ተናገረ፤ እናም ለእስራኤል ሕዝብ እንዲናገር እንዲህ አለው፤ መሥዋዕት የሚያቀርብ ማንኛውም ሰው፤”(ጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶች ይመልከቱ)
በራሱ እጅ ያቅርበው የሚለው አባባል በዐረፍተ ነገሩ መጀመሪያ ሊቀመጥ ይችላል በእሳት ያቅርበው የሚለው ሀረግ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አት ፤ እርሱ ራሱ መሥዋዕት አድርጐ ለማቃጠል ያቀደውን መሥዋዕት ለእግዚአብሔር ያቅርበው፤ (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ::)
እዚህ “እጅ” መላውን ሰው ያመለክታል:: አት “እርሱ ራሱ ያቅርበው” (see synecdoche/ክፍልን እንደ ሙሉ እናም ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዜይቤያዊ አነጋገር ወይም ሥዕላዊ መግለጫ ይመልከቱ)::
የአንድ እንስሳ ከአንገት በታች ፊተኛ የአካል ክፍል ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ ካህኑ ይህን ለእግዚአብሔር የሚወዘወዝ መሥዋዕት አድርጐ ሊያቀርብ ይችላል:: (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)፡፡
መሥዋዕቱን ከፍ አድርጐ መያዝ ሰውየው መሥዋዕቱን ለእግዚአብሔር ማቅረቡ የሚያመለክት ምልክት ነው፡፡ (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)::
ከጉልበት በላይ ያለው የእንስሳ አካል ክፍል ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እና ይህ መሣዋዕት ተደርጐ ይቅረብ”፤ (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)፡፡
እዚህ “እኔ” እግዚአብሔርን ያመለክታል::
“ያም እንደመሥዋዕት የሚሰጥ”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ነው:: (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)፡፡
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ ያም ለእነርሱ እንዲሰጡ እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ አዘዘ:: (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)፡፡
“ሙሴ ካህናቱን በቀባበት”
በዘሌዋዊያን 3:17 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ይህ በዘሌዋዊያን 7:29 የተጀመረው ንግግር ማብቂያ ነው::
በዘጸአት መጽሐፍ በሙሴ በዘገበው የእግዚአብሔር ትዕዛዝ መሠረት በምዕራፍ 8 ሙሴ አሮንና ልጆቹን ካህናት አድርጐ ይሾማቸዋል፡፡
“የካህናት ልብሶች” ወይም “ካህናት የሚለብሱት ልብሶች”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፤ አት፤ እግዚአብሔር እንድናደርገው ያዘዘን (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)፡፡
ይህ ምልክታዊ ድርጊት ነው:: ይህም ካህናት እንዲሆኑ የሚያዘጋጃቸው የመንጻት ሥርዓት ነው፤ (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)::
እነዚህ ልዩ አልባሳት ሕዝቡ ለካህናት እንዲያዘጋጁ እግዚአብሔር ያዘዛቸው ናቸው:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃዎች ይመልከቱ)::
በወገብ ወይም በደረት የሚታሠር ቀጭን ረጅም ልብስ ነው፡፡
“በላዩም አሰረው”
“ሙሴ ለአሮን የደረት ኪስ በላዩ አደረገለት”
እነዚህ ልዩ አልባሳት ሕዝቡ ለካህናት እንዲያዘጋጁ እግኢብሔር ያዘዛቸው ናቸው:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃዎች ይመልከቱ)::
እነዚህ ነገሮች ምን እንደሆኑ ግልጽ አይደሉምና መገለጽ አለባቸው ካህኑ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለማወቅ የሚጠቀማቸው ዕቃዎች ናቸው፡፡ (ያልታወቁትን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
የሰው ራስ የሚሸፍንና በዙሪያውን የሚጠመጠም በረጅም የተቆረጠ ጨርቅ ነው፡፡
ሁለቱ ሀረጐች አንድን ነገር የሚገልጹ ናቸው ንጹህ የወርቅ ቆብ ከጥምጥሙ ጋር ተያይዞ ይገኛል::
እነዚህም ማሠሮዎች ምጣዶች ወይም ሳህኖች መቆስቆሻዎችና ሹካዎች ሁሉ፤
ይህ በመሠዊያውና በታቦቱ መካከል የሚገኝ የመዳብ ሳህን ነው፡፡
ይህ የመታጠቢያው ሳህን የሚቀመጥበት የመዳፍ መቆሚያ ነው፡፡
ሙሴ አፈሰሰው::
ይህ መታጠቂያ በብዙነት ሲገለጽ ነው፡፡ በዘሌዋዊያን 8፡7 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
አሮንና ልጆቹን መሥዋዕት ከሚያቀርቡት እንስሳ ጋር የሚያስመስል ምልክታዊ ድርጊት ነው:: በዚህ መንገድ በእንስሳው በኩል ራሳቸውን ለእግዚአብሔር ያቀርባሉ:: በዘሌዋዊያን 1:4 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ምልክታዊ ድርጊቶችን ይመልከቱ)
ይህ የመሠዊያው ማዕዘኖችን ያመለክታል:: በበሬ ቀንድ መልክ የተቀረጹ ናቸው:: በዘሌዋዊያን 4:7 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመለከቱ::
“መሠዊያውን ለእግዚአብሔር ይለየው”
እዚህ ማስተሠርየት ማለት ወሠዊያውን ለእግዚአብሔር አገልግሎት ጥቅም ብቁ ማድረግ ነው:: አት ለኃጠአት መሥዋዕቶች መቃጠል ቦታውን ምቹ ለማድረግ ነው::
ሆድንና ጨጓራዎችን ነው:: በዘሌዋዊያን 1:9 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
በዘሌዋዊያን 3፡4 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ቁርበት ወይም የቤት እንስሳት ቆዳ፤
ይህም አሮንና ልጆቹ መስዋዕት የሚያቀርቡት እንስሳ መመሰላቸውን የሚገልጽ ምልክታዊ ድርጊት ነው፡፡ በዚህ መንገድ ራሳቸውን ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አድርገው ያቀርባሉ:: በዘለዋዊያን 1;4 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
ሙሴ በጉን ቆራረጠ
እግዚአብሔር መሥዋዕትን በማቅረብ በቅንነት በሚያመልከው ሰው እንደሚደሰት በሚቃጠል መሥዋዕት ሽታ እንደተደሰተ ተደርጐ ተገልጾአል:: በዘሌዋዊያን 1:9 የዚህ ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት፤ እርሱ ለእግዚአብሔር ያቃጠለው መሥዋዕት: ተሻጋሪ ግሥ የያዘ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ::
“ቅድስና” የሚለው ቃል ረቂቅ ስም ነው አት “አሮንና ለጆቹን ለእግዚአብሔር አገልግሎት ለይቶ የሚያቀርብ አውራ በግ” (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
ይህም አሮንና ልጆቹ መስዋዕት በሚያቀርቡት እንስሳ መመሰላቸውን የሚገልጽ ምልክታዊ ድርጊት ነው፡፡ በዚህ መንገድ ራሳቸውን ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አድርገው ያቀርባሉ:: በዘሌዋዊያን 1;4 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
ደሙ ከእንስሳው እንደወጣ ሙሴ በሳህን እንደያዘው የሚያመለክት ነው የዚህ ዐረፍት ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ
ሆድና ጨጓራዎችን ነው፡፡ ይህን በዘሌዋዊያን 1:9 እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
በዘሌዋዊያን 3:4 እንዚህን ቃላት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ከጉልበት በላይ የሚገኝ የእግር አካል ክፍል፤ በዘሌዋዊያን 7፡32 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ይህ በመሶብ ያለው ዳቦ ያለበትን ቦታ የሚያመለክት አይደለም፡፡ ይህ የሚናገረው ሙሴ ለእግዚአብሔር ያቀረበውን ዳቦ ነው፡፡
እዚህ” እጆች” መላውን ሰው ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም (አት)፤ “ሁሉንም ለአሮንና ለልጆቹ ሰጠው” (See Synecdoche/ክፍልን እንደ ሙሉ እናም ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዜይቤያዊ አነጋገር ወይም ሥዕላዊ መግለጫ ይመልከቱ)::
አሮንና ልጆቹ መሥዋዕት እንዳቀረቡ የሚናገር ነው፡፡ የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉሙ ግልጽ ሊሆን ይችላል:: አት ፤ “እነርሱም በእግዚአብሔር ፊት እንደመወዘወዝ መሥዋዕት ወዘወዙት”:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ መሥዋዕቱ ለእግዚአብሔር የሚቀርብበት ምልክታዊ ድርጊት ነው፡፡ (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
እዚህ “እነዚህ” ሥቡን ወርቹንና ዳቦዎች በአጠቃላይ ያመለክታል::
እዚህ “እጆች” መላውን ሰው ያመለክታሉ:: አት፤ “ከአሮንና ልጆቹ” (See Synecdoche/ክፍልን እንደ ሙሉ እናም ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዜይቤያዊ አነጋገር ወይም ሥዕላዊ መግለጫ ይመልከቱ):: የቅድስና ወይም የመለየት መሥዋዕት ናቸው:: አሮንና ልጆቹን ለእግዚአብሔር አገልግሎት የሚለዩ መሥዋዕቶች ናቸው::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት (ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመለከቱ)::
እግዚአብሔር መሥዋዕትን በማቅረብ በቅንነት በሚያመልከው ሰው እንደሚደሰት በሚቃጠል መሥዋዕት ሽታ እንደተደሰተ ተደርጐ ተገልጾአል:: በዘሌዋዊያን 1:9 የዚህ ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::(ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ከአንገት በታች ያለ የእንስሳ የፊት አካል ነው::
አንድን ሰው ካህን የማድረግ ሥርዓታዊ በዓል ነው::
አሮንና ልጆቹ በሚቀደሱበት ጊዜ መሥዋዕቶችን የያዘው መሶብ ማለት ነው፡፡ አት፤ “መሶቡ”
ይችላል:: አት: “እንዲታደርጉ እንዳዘዝሁት” (ጥቅሶችን በጥቅሶች ውስጥ እና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ የክህነት ቀናት እስኪፈጽሙ፤ (ድረስ ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዙ ዐረፍተ ነገሮች ይመልከቱ) ክህነት ይህ አንድን ሰው ካህን የማድረግ ሥርዓታዊ በዓል ነው በዘሌዋዊያን 8:29 ይህን እንዴት እንደተረጐው ይመልከቱ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ እኛ ማድረግ ያለብን (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“ሥርየት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግሥ ሊገለጽ ይችላል:: አት፤ “ኃጢአታችሁን ለማስተሠርየት” (ረቂቅ ስሞችን ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እርሱ ያዘዘኝ ይህ ነው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ስምንተኛ የሚለው ቃል ተራ ቁጥር ስምንት ነው:: (ተራ ቁጥሮችን ይመልከቱ)
“በእግዚአብሔር መገኘት”
ሙሴ ለአሮን መናገሩን ይቀጥላል::
ሙሴ ለአሮን መናገር ቀጠለ:: ይህም በጥቅስ ውስጥ የሚገኝ ጥቅስ ነው:: ቀጥተኛ ጥቅስ እንደተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት “አንድ አውራ ፍየል ይዘው….ለሕዝቡ ሁሉ እንዲያቀርቡ እስራኤላዊያንን ንገራቸው:: (ጥቅሶችን በጥቅሶች እና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
“የአሥራ ሁለት ወር ዕድሜ”
“ለእግዚአብሔር ለመሠዋት”
እዚህ እናንተ የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል (See forms of you/ሁለተኛ ሰው አገላለጽ አይነቶችን ይመልከቱ)
እዚህ “ክብር” የእግዚአብሔርን መገለጥ ያመለክታል:: አት “እርሱ የክብሩ መገኘት ይገልጥለችሁ/ያሳያችሁ ዘንድ” (See Mentonymy/ተመሣሣይ ትርጉም የያዙ አባባሎች ዜይቤያዊ ንግግር ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት የተለያዩ መሥዋዕቶች ናቸው:: የመጀመሪያው የልቀ ካህኑን ኃጢአቶች ለማስተሠርየት ነው:: ሊቀ ካህኑ ኃጢአቶችን ሲፈጽም ሕዝቡን በደለኛ ያደርጋል:: ዘሌዋዊያን 4:3 ይመልከቱ:: ሁለተኛው ሕዝቡ የሠራቸውን ኃጢአት ለማስተሠርየት ነው::
ይህ ከእንስሳው እንደወጣ ደሙን የአሮን ልጆች በሳህን እንደያዙት ይገልጻል፡፡ የዐረፍተ ነገሩ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል (ግምታዊ እውቀት እና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ የመሠዊያውን ማዕዘናት ያመለክታል እንደ በሬ ቀንዶች መልክ የተቀረጹ ናቸው፡፡ በዘሌዋዊያን 4፡7 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
“ከመሠዊያው በታች”
“አሮን በእሳት አቃጠለው”
በዘሌዋዊያን 3፡4 እነዚህን ቃላት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
ይህ የቤት እንስሳ ቆዳ ወይም ሽፋን ነው:: በዘሌዋዊያን 7: 8 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ከእንስሳው እንደወጣ ልጆቹ ደሙን እንደያዙት የሚያመለክት ነው:: የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: (ግምታዊ እውቀት እና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
የውስጥ ክፍሎች ሆድንና አንጀቶችን ነው፡፡ በዘሌዋዊያ 1፡9 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
“መጀመሪያ” የሚለው ቃል ለተራ ቁጥር አንድ ነው:: አት “ለራሱ መሥዋዕት የሚያቀርበው ፍየል” (ተራ ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ይህ የየዕለቱን የመጀመሪያ መሥዋዕት ያመለክታል፡፡ ካህኑ ከማንኛውም መሥዋዕት በፊት በማለዳ ይህን የሚቃጠል መሥዋዕት ማቅረብ አለበት፡፡ የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
“አሮን ዐረደ”
ይህም ደሙ በሳህኑ እንደነገበር ያመለክታል፤ የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ::
ይህ ሆድና አንጀቶችን ነው፡፡ ይህን በዘሌዋዊያን 1፡9 እንዴት እንደረጐሙ ይመልከቱ፡፡
በዘሌዋዊያ 3፡4 እነዚህን ቃላት አንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
የአሮን ልጆች ክፍሎችን ወሰዱ
“እነዚህ” የሚለው ቃል ቀድም ተብለው የተገለጹ ሥብንና የሆድ ዕቃዎችን ያመለክታል::
ከአንገት በታች የሚገኝ የእንስሳ ፊተኛ አካል ነው፡፡ በዘሌዋዊያን 7፡3ዐ ይህን እንዴት አንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ከጉልበት በላይ የሚገኝ የእግር አካል ነው፡፡ በዘሌዋዊያን 7፡32 ይህን እንዴት እንደተዘጐሙ ይመልከቱ፡፡
“ለእግዚአብሔር”
“ካቀረበ በኋላ ወረደ” የሚለው ሀረግ የተጠቀመበት መሠዊያው ሕዝቡ ከቆመበት ቦታ ከፍ ብሎ ስለሚገኝ ነው::
እዚህ “ክብር” የእግዚአብሔርን መገኘት ይወክላል:: አት፤ እግዚአብሔርም የመገኘቱን ክብር ለሁሉም ሕዝብ አሳየ:: (See Metonymy/ /ተመሣሣይ ትርጉም የያዙ አባባሎች ዜይቤያዊ ንግግር ይመልከቱ)
“የሚበላውን እሳት እግዚአብሔር ላከ”
እሳቱ መሥዋዕቱን ሙሉ በሙሉ ያቃጠለው እሳቱ የሚቃጠለውን መሥዋዕት እንደበላ ወይም እንዳቃጠለ ተነግሮአል፡፡ (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“በግምባራቸው ወደ መሬት አጐነበሡ” ይህ የማክበርና ክብር መስጠት ምልክት ነው:: (ምልክታዊ ድርጊቶችን ይመልከቱ)
እንዚህ የአሮን ልጆች ስሞች ናቸው
ካህናት ፍምን ወይም እጣንን የሚሸከሙበት ጐድጓዳ የብረት መያዣ ነው
“የሚያቃጥል ፍም ጨመሩ”
“እርሱ እንዲያቀርቡ ባዘዛቸው መንገድ ስላልሆነ እግዚአብሔር መሥዋዕታቸውን አላጸናም/አለፈቀደም”
“ያልተፈቀደ እሳት ለእግዝአብሔር”
“ከዚህም የተነሣ እግዚአብሔር እሳት ላከ”
“ከእግዚአብሔር ወጥቶ”
ሙሉ በሙሉ እሳቱ ሰዎችን ያቃጠለው እሳቱ እንደበላቸው ወይም ሙሉ በሙሉ እንዳቃጠላቸው ተገልጾአል፡፡ (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“በእግዚአብሔር መገኘት ሞቱ”
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ ይዞአል ቀጥተኛ ጥቅስ እንደተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፤ “ወደ እኔ በሚቀርቡት …ቅድስናዬን አግልጣለሁ እናም በሕዝቡ.. እከብራለሁ ባለ ጊዜ እግዚአብሔር ይናገር የነበረው ይህ ነው” (ጥቅሶችን በጥቅሶች ውስጥ እናም ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ወደ እኔ በሚቀርቡት የሚለው ሀረግ እግዚአብሔርን የሚያገለግሉ ካህናትን ያመለክታል፡፡ ወደ እኔ ለሚቀርቡ ቅዱስ እንደሆንሁ እገልጣለሁ ወይም ሊያገለግሉት ወደ እኔ የሚቀርቡ ቅዱስ እንደሆንሁ ይወቁኝ
እግዚአብሔር ከተናገረው ሁለተኛው ክፍል እግዚአብሔርን ለማገልገል ስለሚቀርቡ ካህናት ይመለከታል፡ ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “በሕዝብ ሁሉ ፊት ሊያከብሩኝ ይገባል” ወይም “በሕዝብ ሁሉ ፊት ከፍ ሊያደርጉኝ የገባል”፡፡
እንዚህ የሰው ስሞች ናቸው:: (የሰው ስሞች ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህ በሥጋ ወንድሞች ናቸው ማለት አይደለም፡፡ እዚህ “ወንድሞች” ዘመዳሞች; የአጐት ወይም የአክስት ልጆች
ሚሳኤልና ኤልጻፋን መጥተው
የናዳብና አብዩድ ሙት አካል በክህነት ልብሶቻቸው እንዳለ ተሸክመው
እነዚህ የአሮን ልጆች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
አሮንና ልጆቹ ምንም ዓይነት ውጫዊ ሃዘን ወይም ትካዜ እንዳያሳዩ እግዚአብሔር ይናገራቸዋል፡፡ (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
ከዚህ የተነሣ እንዳትሞቱ
እዚህ “ጉባኤ” መላውን የእስራኤል ጉባዔ እንጂ የቡድን መሪዎችን አይደለም (See Synecdoche/ክፍልን እንደ ሙሉ እናም ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዜይቤያዊ አነጋገር ወይም ሥዕላዊ መግለጫ ይመልከቱ)::
እዚህ “ቤት” ሰዎችን ይወክላል:: አት : “መላው የእስራኤል ሕዝብ”
“እግዚአብሔር በእሳት ስላጠፋቸው ሰዎች”
እዚህ “ይህ” ወደ ኋላ መለስ ብሎ ካህናት ወደ መገናኛው ድንኳን በሚገቡበት ጊዜ ወይን ወይም ጠንካራ መጠጥ እንዳይጠጡ የታዘዙትን የሚያመለክት ነው::
በዚህ አድስ ዐረፍተ ነገር መጀመር ይቻላል:: “መለየት ይችሉ ዘንድ ይህን ያድርጉ”
“የተቀደሰ” እና “ያልተቀደሰ” ቅጽል ሥሞች እንደ ቅጽል ግሥ ሊገለጹ ይችላሉ:: አት: “ቅዱስ በሆነውና ቅዱስ ባልሆነው ወይም ለእግዚአብሔር በተለየውና በተራው” (ቅጽል ሥሞችን ይመልከቱ)
“ርኩሱ” እና “ንጹሑ” ቅጽል ሥሞች እንደ ቅጽል ግሥ ሊገለጹ ይችላሉ:: አት: “ርኩሰ በሆነውና ንጹህ በሆነው በካከል ወይም እግዚአብሔር በማይቀበለውና በሚቀበው መካከል” (ቅጽል ሥሞችን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እንዲነካ ያልፈለገው ሰው ወይም አንድ ነገር በአካል ርኩስ ተደርጐ ተገልጾአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እንዲነካ የፈለገው ሰው ወይም አንድ ነገር በአካል ንጹህ ተደርጐ ተገልጾአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ለእግዚአብሔር የሚቀርብ የሚቃጠል መሥዋዕት”(ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዙ ዐረፍተ ነገሮች ይመልከቱ)
የእህል ቁርባኑ እጅግ ቅዱስ ስለሆነ ይህን እንዲትናገር ያዘዝሁት ነው:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት: “ይህም እንዲናገር እግዚአብሔር ያዘዘኝ ነው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዙ ዐረፍተ ነገሮችን ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ “ለእግዚአብሔር የተወዘወዘውና የቀረበው ፍርምባና ወርች” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዙ ዐረፍተ ነገሮችን ይመልከቱ)
ከአንገት በታች የሚገኝ የእንስሳ ፊት አካል ክፍል ነው፡፡
ከጉልበት በላይ የሚገኝ ላይኛ የእግር አካል ክፍል ነው፡፡
ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ጥቅም ተገቢ ሥፍራ በአካል ንጹህ ተብሎ ተገልጾአል፡፡ (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ “እግዚአብሔር እነዚህን ለእናንተ ድርሻ አድርጐ ስጥቶአችኋል” (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዙ ዐረፍተ ነገሮች ይመልከቱ)
እዚህ “አንተ” አሮንን ያመለክታል:: (ሁለተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
ድርሻው ለአሮንና ለልጆቹ ተደርጐ እንደተገለጸ ይተርጉሙ፡፡ አት፡ “ይህ ድርሻ ሁልጊዜ ለአንተና ለልጆችህ ይሆናል” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ “ካህናት ሁሉንም አቃጥለዋል”
እነዚህን ስሞች በዘሌዋዊያን 1ዐ:6 እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ሙሴም በጥያቄ መልክ አልዓዛርንና ኢታምርን ይቆጣቸዋል፡፡ ይህ ጥያቄያዊ አገላለጽ በስድ ዐረፍተ ነገር ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አት፡ በፊቱ መብላት የገባችሁ ነበር፡፡
የኃጢአት መስዋዕት እጅግ የተቀደሰ ነው፡፡
እግዚአብሔር የእስራኤልን ኃጢአት ይቅር ማለቱ ኃጢአት እግዚአብሔር ከሕዝቡ ላይ የሚያስወግደው ነገር እንደሆነ ተገልጾአል፡፡ (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
በመገኘቱ
ይህ በተሻጋሪ ግሥ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ “እነርሱ ደሙን አላመጡም” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዙ ዐረፍተ ነገሮችን ይመልከቱ)
አሮን ስለሞቱ ሁለት ልጆቹ ያውሳል
እነዚህ መሥዋዕቶች በእግዚአብሔር ፊት በፍስሃና በደስታ መበላት አለባቸው፡፡ በልጆቹ ሞት ምክንያት ሀዘንተኛ ስለሆነ መሥዋዕቶችን ቢበላ እግዚአብሔር ደስተኛ እንደማይሆን ለማተኮር አሮን በጥያቄ መልክ ያስቀምጣል:: ይህም ጥያቄ በስድ ዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጐም ይችላል:: “በእርግጥ እግዚአብሔር አልተደሰተም ኖሮአል::” (See Rehtorical Question/ንግግራዊ ጥያቄ ይመልከቱ)
በየብስ ሚኖሩ እንስሳት ሁሉ
ሕዝቡ እንዲበሏቸው የተፈቀደላቸውንና ያልተፈቀደላቸውን እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን ይናገራል::
ይህም ሰኮናው አንድ ከመሆን ይልቅ ለሁለት የተሰነጠቀውን ማለት ነው::
ሕዝቡ እንዲበሏቸው የተፈቀደላቸውንና ያልተፈቀደላቸውን እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን መናገርን ቀጠለ::
በድንጋማ ቦታዎች የሚኖር ትንሽ እንስሳ ነው፡፡ (ያልታወቁትን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እነዚህን እንስሳት ሕዝቡ እንዲበላ ተገቢ እንዳይደለ እግዚአብሔር ስለተናገረ በአካል ርኩስ ተብለው ተገልጸዋል፡፡
ሁልጊዜ በጉዳጓድ በመሬት ውስጥ የሚኖር ጆሮው ረጅም የሆነ እንስሳ ነው፡፡
ሙት አካላቸውን/በድናቸውንም አትንኩ
ሕዝቡ እንዲበሏቸው የተፈቀደላቸውንና ያልተፈቀደላቸውን እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን መናገርን ቀጠለ::
በዉሃ ውስጥ እንዲንሣፈፍ የሚያደርጉ የዓሣ ስስና ጠፍጣፋ የአካል ክፍሎች ናቸው፡፡
የዓሣን አካል ቆዳ የሚሸፍኑ ትናንሽ ቅርፊቶች ናቸው፡፡
በባሕሮችና በወንዞች ውሃ ውስጥ ከሚኖሩት ፍጡሮች ክንፍና ቅርፊት የሌላቸው፡፡
እግዚአብሔር ሕዝቡ እነዚህን ፍጡሮች መብት እንዳይቀበሉና እንዲንቁ ያዝዛቸዋል፡፡ ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ “እነዚህን ተጸየፉአቸው ወይም ሙሉ በሙሉ አትቀበሉአቸው:: (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሕዝቡ እንዲበሏቸው የተፈቀደላቸውንና ያልተፈቀደላቸውን እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን መናገርን ቀጠለ::
አስጸያፊ የተናቀ ወይም ያልተቀበለ ነገር ነው፡፡ ይህም ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ “በእናንተ ዘንድ ስለሚትጸየፉ” ወይም “እናንተ ሙሉ በሙሉ ስላተቀበላችሁ”:: (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ “የእነርሱን ሙት አካል ትጸየፋላችሁ” ወይም “የእነርሱን ሙት አካል አትንኩ” (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ ይመልከቱ)
ክንፍና ቅርፊት የሌለው ማንኛውም በውሃ ውስጥ የሚኖር
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት: “ተጸየፉት” ወይም “ሙሉ በሙሉ አትቀበሉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሕዝቡ እንዲበሏቸው የተፈቀደላቸውንና ያልተፈቀደላቸውን እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን መናገርን ቀጠለ::
እነዚህ አእፋት በሌሊት የሚንቀሳቀሱ ወይም የሞቱ እንስሳትንና ጥንብ የሚመገቡ ናቸው፡፡ (ያልታወቁትን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ሕዝቡ እንዲበሏቸው የተፈቀደላቸውንና ያልተፈቀደላቸውን እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን መናገርን ቀጠለ::
እነዚህ አእዋፋት በተለይ በሌሊት የማይተኙና ጥንብና ትላትሎችን የሚመገቡ ናቸው የማይታወቁትን ስለመተርጐም ይመልከቱ::
ትልቅ ወፍ
እነዚህ እንሽላሊቶችንና ጥንብ ነገር የሚመገቡ ወፎች ናቸው፡፡
የሌሊት ወፍ ወፍ ባትሆንም ክንፍ ስላለውና ስለሚበርር በዝርዝሩ ውስጥ ተካትቶአል፡፡ ጸጉራማ አካል ያለውና በሌሊት የማይተኛ ነው፡፡ ጥምብንና ትላትሎችን የሚመገብ ነው::
ሕዝቡ እንዲበሏቸው የተፈቀደላቸውንና ያልተፈቀደላቸውን እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን መናገርን ቀጠለ::
“አስጸያፊ” የሚለው ቃል በግሥ ሃረግ ሊተረጐም ይችላል አት ክንፍ ኖሮአቸው አራት እግር ያሉአቸውን ነፍሳት ይጸየፉ፡፡ (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
እዚህ “አራት እግር” የሚለው ሀረግ በምድር የሚንቀሳቀሱ መሆናቸውንና እንደ አእዋፋት ከመሠሉ ሁለት እግር ካላቸው ከሚበርሩ ነፍሳት እንደሚለዩ የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው:: አት፡ “በምድር የሚንቀሳቀሱ ነፍሳት” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እነዚህ ዕጽዋት ተመጋቢና የሚፈናጠሩ ትናንሽ እንስሳት ናቸው፡፡ (ያልታወቁትን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
“አራት እግር ያሉአቸው የሚበርሩ ፍጥረታት”
ሕዝቡ ርኩስ አድርጐ መቁጠር ስላለባቸው እንስት እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን ይናገራል::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ “የእነዚህን እንስሳት በድን አንዳቸውን ከነካችሁ ርኩስ ያደርጋችኋል” (ተሻጋሪ ግሥና የማይሻገር ግሥ የያዘውን ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ከእነዚህ በድን እንስሳት አንዱን በመንካቱ ምክንያት ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ተቀባይነት ያጣው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎ ተገልጾአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
በሚቀጥሉት ጥቅሶች የተዘረዘሩ እንስሳትን ያመለክታል::
ሕዝቡ ርኩስ አድርጐ መቁጠር ስላለባቸው እንስሳት እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን መናገር ይቀጥላል::
ሕዝቡ አንዲመገቡ ያልተገቡ እግዚአብሔር የተናገራቸው እነዚህ እንስሳት በአካል ርኩስ ተብለው ተገልጸዋል፡፡ (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንድ ድፍን በመሆን ፈንታ ሰኰናው ለሁለት የተሰነጠቀ ማለት ነው፡፡ በዘሌዋዊያን 11፡3 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ይህ ምግብን ከሆድ እንደገና ወደ አፍ በማምጣት የሚያኝኩ እንስሳት ማለት ነው፡፡ በዘሌዋዊያን 11፡3 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
እነዚህን እንስሳት በመንካቱ ምክንያት ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ያልተገባ ሰው በአካል ርኩስ ተደርጐ ተገልጾአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ሾህና ያላቸው እንስሳት መረገጫ አካል
ጸሐይ እስክትጠልቅ
ሕዝቡ ርኩስ አድርጐ መቁጠር ስላለባቸው እንስሳት እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን መናገር ይቀጥላል::
ሕዝቡ አንዲመገቡ ያልተገቡ እግዚአብሔር የተናገራቸው እነዚህ እንስሳት በአካል ርኩስ ተብለው ተገልጸዋል፡፡
ወፎችንና ትናንሽ እንስሳትን የሚመገብ ቡኒ ጸጉር ያለው ትንሽ እንስሳ ነው
እነዚህ አራት እግር ያላቸው የተለያዩ ተሳቢ እንስሳት ናቸው:: ያልታወቁትን ስለመተርጐም ይመልከቱ::
በአሽዋ የማኖር እንሽላሊት ነው::
ሕዝቡ ርኩስ አድርጐ መቁጠር ስላለባቸው እንስሳት እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን መናገር ይቀጥላል::
ሕዝቡ አንዲመገቡ ወይም እንዲነኩ ያልተገቡ እግዚአብሔር የተናገራቸው እነዚህ እንስሳት በአካል ርኩስ ተብለው ተገልጸዋል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ከነዚህ እንስሳት በድን አንዱን በመንካቱ ምክንያት ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ያልተገባ ሰው በአካሉ ርኩስ ተደርጐ ተገልጾአል:: (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ጸሐይ እስክትጠልቅ
ከነዚህ በድን እንስሳት አንዳቸው በመጣላቸው ምክንያት ሕዝቡ እንዲነኩአቸው ያልተገባ እግዚአብሔር የተናገረው ነገር በአካል ርኩስ ተደርጐ ተገልጾአል በውሃ ከታጠበ በኋላ ንጹህ ተደርጐ ተገልጾአል (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ከታጠበ በኋላ ሕዝቡ አንድነካ የተገባ እግዚአብሔር የተናገረው ነገር በአካል ንጹህ ተደርጐ ተገልጾአል፡፡
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ “የተጠቀሙ ቢሆን በውሃ ይደረግ ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ”
ርኩስ የሆነ ውሃ በላዩ ላይ በመፍሰሱ ምክንያት ሕዝቡ መብላት ያልተገባው ምግብ ርኩስ ተደርጐ ተነግሮአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ሙት አካላት
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ ይህን ይሰባብሩት ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ፡፡
ሕዝቡ ርኩስ አድርጐ መቁጠር ስላለባቸው እንስሳት እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን መናገር ይቀጥላል::
ከምንጭ ወይም ከውሃ ማጠራቀሚያ ሕዝቡ እንዲጠጣ የተፈቀደለት በአካል ንጹህ ተብሎ ተነግሮአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
እግዝአብሔር የተናገረው ሕዝቡ እንዲበላ ወይም እንዲነካ ያልተገባው የእንስሳ በድን በአካል ርኩስ ተብሎ ተገልጾአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
የእነዚህን እንስሳት በድን በመንካቱ ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ያልተገባ ሰው በአካል ርኩስ ተደርጐ ተነግሮአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ለመዝራት የሚያስቡት ዘር
ሕዝቡ እንዲዘራ የተገባው እግዚአብሔር የተናገረው ዘር ንጹህ ተደርጐ ሲገለጽ ያልተገባው ዘር ግን ርኩስ እንደሆነ ተነግሮአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል አት ነገር ግን በዘሩ ላይ ውሃ ከጨበሩበት ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ
የእንስሳ በድን በመንካቱ ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ያልተገባ ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል፡፡ (ዜይቤያል አነጋገር ይመልከቱ)
ጸሐይ እስኪጠልቅ
ሕዝቡ ርኩስ አድርጐ መቁጠር ስላለባቸው እንስሳት እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን መናገር ይቀጥላል::
ተሻጋሪ ግሥ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: “ተጸየፉት” ወይም “አትቀበሉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ ይመልከቱ)
ተሻጋሪ ግሥ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: “ይህን አይብሉ”:: (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: “እነዚህን ተጸየፉአቸው” ወይም “ እነዚህን አትቀበሉአቸው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሕዝቡ ርኩስ አድርጐ መቁጠር ስላለባቸው እንስሳት እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን መናገር ይቀጥላል::
ርኩስ እንስሳ እንዳይበሉ ያዘዛቸውን ትዕዛዝ ለማጠንከር እግዚአብሔር ሁለት ጊዜ ተመሣሣይ ሃሳብ ይደግማል:: (ተጓዳኝ ንጽጽር ይመልከቱ)
ለእግዚአብሔር ዓላማ ያልተገባ ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል አት እንግዲህ ከእነርሱ የተነሣ ንጹሃን አትሆኑም (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሕዝቡ ምን እንዲበላ እንደፈቀደና ምን እንዳይበላ እንደከለከለ ለሙሴና ለአሮን በመናገር ያበቃል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል አት እናንተ መለየት ስለአለባችሁ ነገሮች (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሕዝቡ እንዲነካና እንዲበላ የተገባቸው እግዚአብሔር የተናገራቸው እንስሳት በአካል ርኩስ ተብለዋል እና ሕዝቡ እንዲነካና እንዲበላ የተነገራቸው በአካል ንጹህ ተብለዋል ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ
ይህ በተሻጋሪ ግሥ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፡ የሚትበሉትንና የማትበሉትን፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ከማዕጸንዋ ደም ስለሚፈስስ ሰዎች የማይነኩአት ሴት በአካል ርኩስ ተብላለች ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ
ይህ በወር ከማዕጸንዋ ደም የሚፈስስበት ጊዜ ያመለክታል (See Euphemism/ንኣብነት ወይም ጸያፍ አባበሎችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ካህኑ ብቻ ይህንን ድርጊት ይፈጽም ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል አት ካህኑ ወንድ ህጻን ልጅን ይገርዘው፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህች እናት ለሠላሣ ሶስት ቀናት ርኩስ ትሆናለች ማለት ነው፡፡
33 ቀናት (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ከማዕጸንዋ ደም ስለሚፈስሳት ሌሎች ሰዎች የማይነኳት ሴት በአካል ርኩስ ትብላለች፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
14 ቀናት
ከማዕጸንዋ ደም የሚፈስስበት ወራዊ ጊዜ ያመለክታል በዘሌዋዊያን 12:2 እንዴት አንደተረጐሙ ይመልከቱ (See: Euphemism/ንኣብነት ወይም ጸያፍ/አሳፋሪ አባበሎችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
66 ቀናት
የአንድ እናት የመንጻት ቀኖችዋ ሲፈጸም
ወንድ ልጅ ወይም ሴት ልጅ ወልዳ ከሆነ የአንዱ እናት የመንጻት ቀኖችዋ የተለያየ እንደሆነ ያመለክታል፡፡
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ይህ በወሊድ ጊዜ ከሚፈስሳት ደም ያነጻታል”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
የመስዋዕት እንስሳ የመግዛት አቅም ማነስ በሚገልጽ መንገድ ይተርጉሙ፡፡ አት፡ “ጠቦት ለመግዛት በቂ ገንዘብ ከሌላት”
ሌሎች ሰዎች መንካት የማችሏት ሴት በአካል ንጹህ ተብላለች፡፡
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ከዚያም አንድ ሰው ያምጣው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ከአሮን ልጆች ወደ አንዱ
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን መናገር ቀጠለ
እዚህ እርሱ የቆዳ በሽታ ያለበትን ሰው ያመለክታል
ከአንድ ሰው በቀላሉ ወደ ሌላው መተላለፍ የሚችል በሽታ
ካህኑም ሰውየው ርኩስ መሆኑን ይግለጽ፡፡ ሌሎች ሰዎች የማይነኩት ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“ለ 7 ቀናት ቁጥሮችን ይመልከቱ”
እዚህ እርሱ የቆዳ በሽታ ያለበትን ሰው ያመለክታል
ይህም የቆዳው በሽታ መጠኑን ካልጨመረ ወይም ወደ ሌላው የሰውነት አካል ካልተላለፈ ማለት ነው
“ቀን 7” (ተራ ቁጥሮችን ይመልከቱ)
“7 ቀናት” (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች መንካት የሚችሉት ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ
ይህ የሚያስከፋ የቆዳ አካል ነው ፤ነገር ግን ወደ ሌላ ሰው የማይተላለፍ ነው፡፡
በሽታው ያለበትን ሰው ያመለክታል
ሌሎች ሰዎች የማይነኩት ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
በዘሌዋዊያን 13፡3 እነዚህን ቃላት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
በሽታው ተሠራጭቶ እንደሆነ ካህናት ይወስናሉ:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “አንድ ሰው ወደ ካህኑ ያምጣው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እዚህ ቀይ ሥጋ በእባጩ ላይ የተከፈቱ ቁስሎችን ወይም አዲስ ቆዳ ያደገውን ነገር ግን ዙሪያው እንደቆሰለ እንዳለ የሚያመለክት ነው፡፡
ይህ የተደገመ ወይም ለረጅ ጊዜ በተደጋጋሚ የሚከሰት ነው፡፡
ሌሎች ሰዎች ሊነኩት የማይችሉት ሰው በአካል ርኩስ ይባላል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል
ሌሎች ሰዎች ሊነኩት የሚችሉት ሰው በአካል ንጹህ ይባላል፤ እናም ሌሎች ሰዎች ሊነኩት የማይችሉት ሰው በአካል ርኩስ ይባላል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች የማይነኩት ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እዚህ ርኩስ የቆዳ በሽታ ያለበትን ሰው ያመለክታል
በዘሌዋዊያን 13፡1ዐ ይህን እነዚህን ቃላት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
በዘሌዋዊያን 13፡3 እነዚህን ቃላት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ሌሎች ሰዎች የሚነኩት ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል
የሚያምም እብጠት የያዘ የቆዳ አካል ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “እርሱም ካህኑን ያሳየው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች የማይነካው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል
እዚህ “ይህ” በቆዳው ላይ የሚታይ ነጭ እብጠት ቀላ ያለ ነገር ማለት ነው
ሌሎች ሰዎች የማይነካው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች የማነካው ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
በዘሌዋዊያን 13፡3 እነዚህን ቃላት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ሌሎች ሰዎች የማይነካው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
እዚህ “ይህ” በቆዳው ላይ የሚታይ ነጭ ጠባሳ ነገር ማለት ነው
ሌሎች ሰዎች የማይነካው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
በዘሌዋዊያን 13፡3 እነዚህን ቃላት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ሌሎች ሰዎች የሚነካው ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
ሌሎች ሰዎች መንካት የማይገባው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ሰውየው በቁስሉ ላይ ያለውን ጸጉር ሳይሆን በቁስሉ ዙሪያ ያለውን ጸጉር ይላጭ”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
እዚህ የሚያሳክክ ቁስል በሰውየው ራስ ወይም ጉንጭ ላይ የሚታይ የሚያሳክክ ቁስል ያመለክታል ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ
ሌሎች ሰዎች የሚነካው ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
ሌሎች ሰዎች መንካት የሚገባው ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች መንካት የማይገባው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
ደለቻ/ደብዛዛ ነጭ ነገር
በዘሌዋዊያን 13:6 ይህን ቃል እንዴት አንደተረጐሙ ይመልከቱ::
እዚህ “እርሱ” በአጠቃላይ ለወንዶችና ለሴቶች እንዴሚውል ያመለክታል: አት: “ያ ሰው ንጹህ ነው” (የወንድ ጾታ ቃላት ሴት ጾታን ስለማካተት ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች መንካት የሚገባው ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
ሌሎች ሰዎች መንካት የሚገባው ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
በዘሌዋዊያን 13:3 እነዚህን ቃላት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ሌሎች ሰዎች መንካት የማይገባው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው የቆዳ በሽታ ሲኖረው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
ሠፈር አብዛኛው እስራኤላዊያን የሚኖሩበት ቦታ ነው በሽታው ወደሌላ ሰው ስለሚዛመት ወይም ስለሚተላለፍ ንጹህ ያለሆነው ሰው በመካከላቸው እንደኖር አልተፈቀደም
ሌሎች ሰዎች መንካት የማይገባው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አረንጓደ ወይም ቀይ መሣይ ደዌ በላይ ላዩ ያለው ልብስ ወይም በለምጽ ደዌ የተበከለ ልብስ
በላዩ ላይ ጐጂ ነገር ስለታየበት ርኩስ ነው
በርጥብና በተጣሉ ነገሮች ላይ የሚበቅል በአብዛኛው ነጭ ሻገታ ፋንገስ ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “አንድ ሰው በሸማኔ ዕቃ ወይም በእጅ የሠራውን ማንኛው ነገር”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“አረንጓዴ ወይም ቀይ መሣይ ዴዌ በልብስ ላይ ቢገኝ”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “አንድ ሰው ከቆዳ የሠራው ማንኛው ነገር”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “የዕቃው ባለቤት ለካህኑ ያሣየው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“7 ቀናት” (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
“ሰባተኛ ለተራ ቁጥር 7 ነው”፡፡ (ተራ ቁጥሮች ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “አንድ ሰው ቆዳን የተጠቀመበቅ ማንኛውም ነገር”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ማንኛውንም ጐጂ ደወው ያለበትን ነገር ቢያገኝ”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሕዝቡ እንዲነካ ያልተገባው ማንኛውም ነገር በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ክፉ ደወው ዕቃውን የሚነካውን ሰው በሽታ ሊያስይዝ ይችላል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ዕቃውን ፈጽሞ ያቃጥለው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
የዕቃው ባለቤቶችን ካህኑ ይዘዝ እዚህ ሕዝቡ የተበከሉ የቤት ዕቃዎችን ምን ማድረግ እንዳለባቸው ካህኑ ይናገራቸዋል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ክፉ ደዌውን ያገኙበት ነገር”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ዴዌው ያለበትን ነገር ካጠቡ በኋላ”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ሕዝቡ እንዲነካ ያልተገባው ማንኛውም ነገር በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
እዚህ እርሱ ካህኑን አያመለክትም አንድ ሰው ዕቃውን ያቃጥል ማለት ነው፡፡
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ባለቤቱ ካጠበው በኋላ”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
እዚህ እርሱ በተለይ ካህኑን የሚያመለክት አይደለም አንድ ሰው ዕቃውን ማቃጠል አለበት ማለት ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ባለቤቱ የሚያጥብ በኋላ”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ሕዝቡ እንዲነካ የተገባው ማንኛውም ነገር በአካል ንጹህ ተብሎአል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
በዘሌዋዊያን 13፡47-48 እንነዚህን ቃላት እንዴት አንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ስለሆነም ካህኑ ያስታውቀው
ሕዝቡ እንዲነካ የተገባው ማንኛውም ነገር በአካል ንጹህ ተብሎአል:: እናም ሕዝቡ እንዲነካ ያልተገባው ማንኛውም ነገር በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
አንድ ሰው ከቆዳ በሽታ ሲነጻ ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
ሰውየው በሥርዓቱ መሠረት ንጹህ እንደሆነ ካህኑ የሚያሳውቅበት ቀን ያመለክታል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “አንድ ሰው ወደ ካህኑ እንዲወስደው ይገባል”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
አንድ ሰው ከቆዳ በሽታ ሲነጻ ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
በዘሌዋዊያን 13:3 እነዚህን ቃላት እንዴት አንደተረጐሙ ይመልከቱ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “እርሱ የሚያነጻው ሰው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ሕዝቡ እንዲበላቸውና ለመሥዋዕትነት እንዲያቀርቡ የተፈቀዱ ወፎች በአካል ንጹህ ተብለዋል (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
“ቀይ ድር”
ለመድኃኒትነት የሚጠቀሙት መልካም በዓዛ ያለው ዕጽ ነው (ያልታወቁትን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
አንድ ሰው ከቆዳ በሽታ ሲነጻ ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ሰውየው ያረደው ወፍ”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “እርሱ የሚያነጻው ሰው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ተቀባይነት ያለውና ሌሎች ሰዎች ሊነኩት የሚችሉት ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል፡፡ ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ
አንድ ሰው ከቆዳ በሽታ ሲነጻ ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ካህኑ የሚያነጻው ሰው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ሌሎች ሰዎች ሊነኩት የሚችሉት ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
እዚህ “እርሱ” የሚነጻውን ሰው ያመለክታል::
አንድ እፍ 22 ሊትር ነው:: መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎች ይመልከቱ
አንድ ሎግ ዐ.31 ሊትር ነው::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “እርሱ የሚያነጻው ሰው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
አንድ ሎግ ዐ.31 ሊትር ነው:: መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎችን ይመልከቱ
ይህ ሀረግ የቀደመውን ሀረግ የሚገልጽና ካህኑ ጠባቱን የሚያርድበት ቦታ የሚናገር ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “እርሱ የሚያነጻው ሰው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
አንድ ሎግ ዐ.31 ሊትር ነው:: መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎችን ይመልከቱ
በእግዚአብሔር መገኘት ጥቂት ዘይት ይርጭ
በመዳፉ ውስጥ ከቀረው ዘይት
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “እርሱ የሚያነጻው ሰው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
በእግዚአብሔር መገኘት
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “እርሱ የሚያነጻው ሰው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ):: ሰውየውም ንጹህ ይሆናል
ሌሎች ሰዎች ሊነኩት የሚችሉት ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
አንድ ሰው ከቆዳ በሽታ ሲነጻ ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
ለመግዛት ገንዘብ ከሌለው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ካህኑ ለእርሱ… ይወዘውዘው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
የእፍ አንድ አሥረኛ 22 ሊትር ነው
አንድ ሎግ ዐ.31 ሊትር ነው:: (መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎችን ይመልከቱ)
አንድ ሎግ ዐ.31 ሊትር ነው:: (መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎችን ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “እርሱ የሚያነጻው ሰው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
አንድ ሰው ከቆዳ በሽታ ሲነጻ ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን ይናገራል፡፡
ጥቂት ዘይት በእግዚአብሔር መገኘት ይርጭ:: በምን ላይ ካህኑ ዘይቱን እንደሚረጭ አልተገለጸም::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “እርሱ የሚያነጻው ሰው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
“ካህኑ ይሠዋል”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “እርሱ የሚያነጻው ሰው”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
በዘሌዋዊያን 13፡3 እንዚህን ቃላት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
መደበኛ መሥዋዕት ለመግዛት በቂ ገንዘብ የሌለው ሰው እንዳሆነ ግልጽ በማድረግ ይተረጉሙ:: አት “በቂ ገንዘብ የሌለው ሰው” (ግምታዊ ዕውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
እዚህ እናንተ የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል (ሁለተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
በዘሌዋዊያን 13:47 ይህን ቃል እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
“ርስት አድርጌ የሚሰጣቸው” በግሥ መልክ ሊተረጐም ይችላል አት “የሚትወርሱት ምድር” (ረቂቅ ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
አንደ ካህኑ ቤቱ ርኩስ መሆኑን ካስታወቅ በቤቱ ውስጥ ያለው ሁሉም ነገር ርኩስ ይሆናል ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “በቤት ውስጥ የቀረው ምንም ነገር ርኩስ መሆኑን ማስታወቅ አይገባውም”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ሕዝቡ እንዲኖሩት ወይም እንዲነኩት ያለተገባ እንደሆነ እግዚአብሔር የተናገረው ቤት በአካል ርኩስ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ክፉ ደዌው ከግድግዳዎች ላይኛው አካል ከፍል ባለፍ ሠርጾ የገባ እንደሆነ ካህኑ መርምሮ የሚወስንበት ማለት ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ክፉ ደዌውን ካገኙ”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ሕዝቡ እንዳይሠፍር ወይም ለእግዚአብሔር ዓላማዎች የማይጠቅም እግዚአብሔር የተናገረው ሥፍራ በአካል ርኩስ ተብሎአል ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ
እዚህ እርሱ ካህኑን ያመለክታል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ባለቤቱ የቤቱን ውስጠኛ ግድግዳዎችን ይፍቃል”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ይህም ክፉ ደዌ የነካው ዕቃ ማለት ነው ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “እነርሱ የሚፍቁት የተበከለው ዕቃ”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ሕዝቡ እንዳይሠፍር ወይም ለእግዚአብሔር ዓላማዎች የማይጠቅም እግዚአብሔር የተናገረው ሥፍራ በአካል ርኩስ ተብሎአል ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ
ይህም ክፉ ደዌ የነካው ዕቃ ማለት ነው ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “እነርሱ ያስወገዱአቸው ድንጋዮች”፡፡ (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ድንጋዮችን በአድስ ጭቃ ይሸፍኑ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ባለቤቱ ቤቱ ውስጥ ድንጋዮችንና የግድግዳዎችን ፍቅፋቂ ካስወገደ በኋላ አድስ ድንጋዮችን በጭቃ ይመርጋል፡፡” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ሰዎችን ለማኖር ያልተገባ ቤት በአካል ርኩስ ተብሎአል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ቤቱን ይፍርሱት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ድንጋዩን እንጨቱንና ምርጊቱን ያስወጡት/ያስወግዱት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ቤቱን በመግባቱ ምክንያት ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ያልተገባውና ሰዎች የማይነኩት ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል፡፡ ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ፡፡
ጸሐይ እስኪጠልቅ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ባለቤቱ በአዲስ ጭቃ ድንጋዮችን ከመረገ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ሰዎችን ለማኖር የተገባ ቤት በአካል ንጹህ ተብሎአል
በዘሌዋዊያን 14:4 እነዚህን ቃላት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ያረደው ወፍ ደም” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
“ካህኑ በሥርዓቱ መሠረት ቤቱን ያንጻ”
ሰዎችን ለማኖር የተገባ ቤት በአካል ንጹህ ተብሎአል:: (ዜይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
በዘሌዋዊያን 13፡3 እነዚህን ቃላት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
በዘሌዋዊያን 13፡47 ይህን ቃላት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
በዘሌዋዊያን 13:6 ይህን ቃላት እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
ሌሎች ሰዎች የማይነኩት ሰውና ዕቃዎች በአካል ርኩስ ተብለዋል እናም ሰዎች መንካት የሚችሉአቸው በአካል ንጹህ ተብለዋል:: (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
የሰው አካል ክፍሎች የሚወጣ (See Euphemism/ንኣብነት ወይም ጸያፍ/አሳፋሪ አባበሎችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች የማይነኩት ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል(ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
“አካሉ ርኩስ ነው”
ሰውየው የተኛበት አልጋ ወይም የተቀመጠበት ማንኛውም ነገር ሌሎች ሰዎች የማይነኩት በአካል ርኩስ ተብሎአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች የማይነካው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
“ጸሐይ እስኪጠልቅ”
ሌሎች ሰዎች የማይነካው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
“ጸሐይ እስኪጠልቅ”
ማንኛውንም የአካል ክፍል የሚነካ
ሌሎች ሰዎች መንካት የሚችሉት ሰው በአካል ንጹህ ተብሎአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች የማይነካው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ኮረቻ በፈረስ ላይ ለመቀመጥ በጀርባው የሚቀመጥ ከቆዳ የተሥራ መቀመጫ ነው
መንካት ያልተገባ እግዚአብሔር የተናገረው ማንኛውም ነገር በአካል ርኩስ ተብሎአል ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ
ቁስልን ለማስወገድ ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴና አሮን መናገር ይቀጥላል
የቁስል ፈሳሽ ያለውን ሰው ያመለክታል
ሌሎች ሰዎች የማይነካው ሰው በአካል ርኩስ ተብሎአል፡፡ (ዜይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
“ጸሐይ እስኪጠልቅ”
ፈሳሽ ነገር የሚወጣው ሰው የነካው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አት፤ “ፈሳሽ ነገር በሚወጣው ሰው የተነካው ሰው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው የሚነካውን ማንኛውንም የሸክላ ዕቃ ይስበሩት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “የእንጨቱንም ዕቃ ሁሉ አንድ ሰው በውሃ ይጠበው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ከበሽታው እየገገመ ያለው ሰው በአካል ንጹህ እንደሆነ ተገልጾአል ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ከፈሳሽ ነገር ይፈወሳል” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር እና ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች መንካት የሚችለው ሰው በአካል ንጹህ እንደሆነ ተነገሮአል:: (ዘይቤያዊ አጋገር ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች መንካት የሌለባቸው ሰዎችና ዕቃዎች በአካል ርኩስ ተብለዋል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ጸሐይ እስኪትጠልቅ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “አንድ ሰው ዘር የነካውን ልብስ ወይም ቁርበት ሁሉ በውሃ ማጠብ አለበት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሁለቱም ከሴት ማዕጸን ደም የሚፈስስበትን ጊዜ ያመለክታሉ
“ንጹህ እንዳልሆነች ይቀጥላል”
ሌሎች ሰዎች መንካት የሌለባቸው ሰዎችና ዕቃዎች በአካል ርኩስ ተብለዋል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህ የወር አበባ የሚፍስሳትን ሴት ያመለክታል
ሌሎች ሰዎች የማይነኩት ሰው በአካል ርኩስ ይባላል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ንጹህ ያልሆነው ፈሳሽዋ ወይም ከማዕጸንዋ የሚወጣው ፈሳሽ
ሌሎች ሰዎች መንካት የሌለባቸው ሰዎችና ዕቃዎች በአካል ርኩስ ተብለዋል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ከመደበኛ የወር አበባዋ ጊዜ ውጪ ከማዕጸንዋ ደም የሚፈስሳት ከሆነ እንደወር አበባዋ ጊዜ ርኩስ ነች ማለት ነው::
ሌሎች ሰዎች መንካት የሌለባቸው ሰዎች በአካል ርኩስ ተብለዋል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች የማይነኩት ዕቃዎች በአካል ርኩስ ተብለዋል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)::
እዚህ “እርስዋ” የሚለው የወር አበባ ያላትን ሴት ነው::
ከፍሳሽዋ እየተሻላት ያለች ሴት በአካል ንጹህ ተብላለች ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ከደምዋ ፍሳሽ እየተሻላት ያለች” (ዘይቤያዊ አገላለጽ እና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች መንካት የሚችሉአት ሴት በአካል ንጹህ ተብላለች (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)::
ስለራስዋ ታቀርባለች
ርኩስ የሚያደርጋት የደም ፍሳሽዋ
ሕዝቡን ከሚያረክሰው ነገር ስለመከላከል እግዚአብሔር የሚናገረው ሕዝቡን ከርኩሰት በርቀት እንደመጠበቅ ተገልጾአል:: “ርኩሰት” የተባለው ረቂቅ ስም እንደ “ርኩስ” ሊገለጽ ይችላል:: አት ይህ የእስራኤልን ሕዝብ ከርኩሰት ለመከላከሉበት ነው (ዘይቤያዊ አገላለጽ እና ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች የማይነኩአቸውና ለእግዚአብሔር ዓላማ ተቀባይነት የሌላቸው ሰዎች በአካል ርኩስ ተብሎአል ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ
እነዚህ መደረግ የሚገባቸው ነገሮች ናቸው::
ሌሎች ሰዎች የማይነኩአቸው ሰዎች በአካል ርኩስ ተብለው ተገልጸዋል::
የወር አበባ የሚፈስሳት ወይም ከማዕጸንዋ ደም የሚፈስሳት
ናዳብና እብዩድ ይመለከታል እግዚአብሔር ያልተቀበለውን እሳት በማቅረባቸው ምክንያት ሞተዋል ዘሌዋዊያን 1ዐ: 1-2 ይመልከቱ::
“ይህም እንዲህ”
“ከውጨኛው ልብስ ውስጥ በሰውነት ላይ የሚያርፍ ከበፍታ የተሠራ ልብስ”
“በወገብ ወይም በደረት ዙሪያ የሚታጠቅ ከቀጭን ረጅም ጨርቅ የተሠራ”
“ከጨርቅ ክፍልፋዮች የተሠራ ጭንቅላት መሸፈኛ ሻሽ”
“ከእስራኤል ጉባዔ”
ስለራሱ የኃጢአት መስዋዕት
የሚለቀቀው ፍዬል አሮንም አንድ ሰው ፍዬሉን ወደ ምድረ በዳ እንዲለቅቀው ያደርጋል
ዕጣው የመደበው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ነገር ግን አሮን ፍዬሉን በሕይወት በእግዚአብሔር ፊት ማቅረብ አለበት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
በማስተሠረያ ቀን አሮን ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
በኋላ በመሠዊያው መክደኛ ላይ ለመርጨት አሮን የወይፈኑን ደም በሳኀን ይያዝ የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ካህናት የሚጠቀሙት የእሳትና የዕጣን መያዣ
መልካም በዓዛ የሚያሸት ዕጣን ይህ የዕጣኑን ሽታ ያመለክታል እንጂ ጣፋጭነት አይደለም
ይህ በዘሌዋዊያን 16:11 እንደተገለጸው አሮን በሳህን የያዘው ደም ነው::
ደሙን ለመርጨት ጣቱን ይጠቀም
በመክደኛው ላይ ደም ያድርግ ወይም ይርጭ እንዲሁ ደግሞ ወደ ቅዱሳነ ቅዱስ እንደገባ ከፊት ለፊቱ በመክደኛው ጐን ይርጨው
ሁኔኛ ትርጉሞች: 1) ከሥርየቱ መክደኛ በታች በደረት አካባቢ 2) በሥርየቱ መክደኛ ፊት በመሬት
በማስተሠረያ ቀን አሮን ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
አሮን በወይፈኑ ደም እንዳደረገው ሁሉ ደሙን ይርጨው የቀደሙ ሕጐችን በዘሌዋዊያን 16:14 እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
የእስራኤል ኃጢአት ቅድስተ ቅዱሳኑን አርክሶአል
እነዚህ ቃላት በመሠረቱ አንድ ናቸው ሰዎች ሁሉ ዓይነት ኃጢአቶች እንደሠሩ አበክረው ያሳያሉ
ሰዎች በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት እንዳይኖር የሚያደርጉ ኃጢአታዊ ድርጊቶች ርኩስ ድርጊቶች ተብለዋል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
“ርኩሰት ድርጊቶቻቸው” የሚለው ሀረግ ኃጢአታዊ ድርጊቶችን የሚፈጽሙ ሰዎችን ያመላክታል (See Metonymy/ምትክ ተመሳሳይ አባባሎች ይመልከቱ)
ይህ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ የሚገኝ የመሥዋዕት መሠዊያ ነው
እንደ ቅዱስ ቦታና መገናኛ ድንኳን መሠዊያው ከሰዎች ኃጢአት የተነሣ ርኩስ ይሆናል
በመሠዊያው ማዕዘናት ያሉ ቅርጾች ይህም የመሠዊያው ማዕዘናት ያመለክታል:: እንደ በሬ ቀንዶች የተቀረጹ ናቸው:: በዘሌዋዊያን 4:7 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ለእግዚአብሔር ዓላማዎች መጠቀሚያ የሚገባው መሠዊያ ንጹህ እንደሆነ ተገልጾአል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ለእግዚአብሔር የተለየው መሠዊያ ከሕዝቡም ኃጢአት አንደተለየ ተደርጐ ተነግሮአል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
በእግዚአብሔር ፊት ሰዎች ተቀባይነት እንዳይኖራቸው የሚያደርጉ ኃጢአታዊ ድርጊቶች ርኩስ ድርጊቶች ተብለው ተነግረዋል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህ ፍዬል በዘለዋዊያን 16:1ዐ ላይ የሚለቀቅ ፍዬል ተብሎአል::
በፍዬሉ ላይ ይናዘዝበት
እዚህ የአሮን ድርጊቶች ያ ፍዬል የበደላቸውን ቅጣት እንደሚሸከም ዓይነት የሕዝቡን ኃጢአት ወደ ፍዬሉ የማስተላለፍ ምልክት ናቸው:: (ምልክታዊ ድርጊቶችን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ በመሠረቱ ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው:: ሕዝቡ የፈጸመውን ማንኛውንም ኃጢአት አሮን ይናዘዛል::
እነዚህ አሮን ወደ ቅድስተ ቅዱሰኑ በሚገባበት ጊዜ የሚለብሱአቸው ልዩ ልብሶች ናቸው::
እዚህ “ቅዱስ ሥፍራ” የመገናኛ ድንኳን አያመለክትም:: ይህ ሰውነቱን እንዲታጠብ የተለየ ልዩ ሥፍራ ነው::
እነዚህ ለመደበኛ ተግባራት አሮን የሚለብሱአቸው ልብሶች ናቸው፡፡
“አሮን ያቅጥል”
የሕዝቡን ኃጢአት የተሸከመውን የሚለቀቀውን ፍዬል ስለነካ ሰውየው ርኩስ ነው
“ተለቅቆ የሚሄድ ፍዬል” በዘሌዋዊያን 16:8 ይህን እንዴት አንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “አሮን ያገባቸው ደማቸው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “አንድ ሰው ተሸክሞ ይውሰድ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ቈዳቸው ወይም የእነርሱ ቈዳ፤ እዚህ “እነርሱ” ወይፈኑንና ፍዬሉን ያመለክታል::
እናንተ የሚለው ቃል ብዙና የእስራኤልን ሕዝብ የሚያመለክት ነው:: (የሁለተኛ ሰው አገላለጾች ይመልከቱ)
ይህ በዕብራይጥ የቀን መቁጠሪያ ሰባተኛ ወር ነው አሥረኛው ቀን በምዕራባዊያን አቆጣጠር መስከረም ማገባደጃ ወይም መጨረሻ አካባቢ ነው:: (የዕብራይጥ ወራትንና መደበኛ ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “አሮን ሥርየት ያደርግላችኋል” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ተቀባይነት ያሉአቸው ሰዎች ንጹህ ተብለዋል::
ይህ በየሳምንቱ የሚያከብሩት የሰንበት ቀን አይደለም:: በሥርየት ቀን የሚደረግ ልዩ ሰንበት ነው::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እነርሱ የሚቀቡትና የሚሾሙት ሰው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሊቀ ካህን ሲሞት ከልጆቹ አንዱ ይተካዋል::
ቅድስተ ቅዱሳን በሚገባበት ጊዜ ሊቀ ካህኑ የሚለብሱአቸው ልዩ ልብሶች ናቸው
“ለእስራኤል ሕዝብ ሁሉ”
በማስተሠረያ ቀን ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይፈጽማል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እናም ሙሴ እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ” ወይም “እናም አሮን እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው አደረገ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
በታቦቱ ፊት
ከኀብረተሰቡ የሚገለል ሰው የልብስ ጨርቅ ወይም የዛፍ ቅርንጫፍ እንደሚቆረጥ ከሕዝቡ እንደሚቆረጥ ተደርጐ ተነግሮአል:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: በዘሌዋዊያን 7:2ዐ ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልኩቱ:: አት፤ “በሕዝቡ ዘንድ ያ ሰው እንዲኖር አይገባም” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ካህኑም መሥዋዕት አድርጐ እንዲያቀርባቸው ወደ ካህኑ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ስህተት አማልዕክትን በማምለክ ለእግዚአብሔር ታማኝ ያልሆነው ሕዝብ በማመንዘር ባለቤቱን እንደካደ ሰው እንደሆነ ተገልአል አት፡ ለእግዚአብሔር ታማኝ ላልሆኑበት፤ (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
በዘሌዋዊያን 3: 17 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
የሰውየው ከማኀበረሰቡ መገለሉ አንድ ቢጣሽ ጨርቅ ከልብስ ወይም ቅርንጫፍ ከዛፍ እንደሚቆረጥ ከሕዝቡ እንደተቆረጠ ተደርጐ ተነግሮአል ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ያ ሰው በሕዝቡ መካከል መኖር የለበትም” ወይም “ያ ሰው ከሕዝቡ መለየት አለበት” ( ዘይቤያዊ አገላለጽና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር “በጥብቅ እንደወሰነ” ይገልጻል:: አት: “ያን ሰው ለመቃወም በአእምሮዬ ወስኛለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“በቁጣ ሊገናኘው”
የሰውየው ከማኀበረሰቡ መገለሉ አንድ ቢጣሽ ጨርቅ ከልብስ ወይም ቅርንጫፍ ከዛፍ እንደሚቆረጥ ከሕዝቡ እንደተቆረጠ ተደርጐ ተነግሮአል ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ያ ሰው በሕዝቡ መካከል መኖር የለበትም” ወይም “ያ ሰው ከሕዝቡ መለየት አለበት” ( ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህም ማለት ደም ሕይወት ስለሆነ እግዚአብሔር ደምን ተጠቅሞ የሰዎችን ኃጢአት ያስተሠርያል:: ይህ የተለየ ዓላማ ስላለው ሰዎች ደምን መብላት አይገባቸውም
እዚህ “እኔ” ያህዌን ያመለክታል
“ከእናንተ ማንም ደም ያለበትን ሥጋ አይብላ”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ያ እንዲበሉ እኔ የተናገርሁት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“ደሙን የአፈር ብናኝ ያልብሰው”
ይህም ማለት ደም ፍጡር በሕይወት እንዲኖር ያደርጋል የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል አት: “ከደሙ የተነሣ እያንዳንዱ ፍጡር በሕይወት ሊኖር ይችላሉ” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
የሰውየው ከማኀበረሰቡ መገለሉ አንድ ቢጣሽ ጨርቅ ከልብስ ወይም ቅርንጫፍ ከዛፍ እንደሚቆረጥ ከሕዝቡ እንደተቆረጠ ተደርጐ ተነግሮአል ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ደምን የሚበላ ማንኛውም ሰው በሕዝቡ ዘንድ መኖር የሌበትም” ወይም “ደም የሚበላውን ሰው ከሕዝቡ መለየት አለባችሁ” (ዘይቤያዊ አገላለጽና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል
በአውሬ የተገደለው እንስሳ አውሬዎች አንሰሳውን ዘነጣጥለው እንደከፋፈሉት ተነግሮአል፡፡ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “አውሬዎች የገደሉት” (ዘይቤያዊ አገላለጽና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“እስራኤላዊ”
ሌሎች ሰዎች ሊነኩት የማይችሉአቸው ሰው ርኩስ ተብሎአል እናም ሌሎች ሰዎች መንካት የሚችሉአቸው ሰው ንጹህ ተብሎአል::(ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
“ጸሐይ እስኪጠልቅ”
የሰውየው በደል አንድን ግዑዝ ዕቃ ሰው እንደተሸከመ ተደርጐ ተነግሮአል:: እዚህ “በደል” የሚለው ቃል ለበደሉ የሚሰጠውን ቅጣት ያመለክታል:: አት: ያም እርሱ ለበደሉ ተጠያቂ ነው ወይም ስለ ኃጢአቱ እቀጣዋለሁ:: (ዘይቤያዊ አነጋገር ወይም ምትክ ተመሳሳይ አባባሎችን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱ ሐረጐች በመሠረቱ አንድ ትርጉም ያላቸውና ሕዝቡ እግዚአብሔር ያዘዛቸውን ሁሉ ማድረግ እንዳለበቸው የሚያተኩሩ ናቸው:: ይህን ተጓዳኝ ንጽጽር የእግዚአብሔርን ሕጐች ሁሉ መጠበቅ እንደሚገባቸው እንደ አንድ ዐረፍተ ነገር መተርጐም ይችላሉ አት ሕጐቼንና ሥርዓቶቼን ሁሉ ታዘዙ:: (ተጓዳኝ ንጽጽር ይመልከቱ)
የእግዚአብሔርን ሕጐች መታዘዝ አንድ ሰው የሚራመድበት ጐዳና ተደርገው ተነግረዋል:: አት: “ስለዚህ ባሕሪያችሁን በእነርሱ መሠረት ተለማመዱ” (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
አንዳንዴ አንድ ወንድ ከአንድ በላይ ሚስቶች ይኖሩታል:: አባቱን ካገባች ከማንኛዋም ሴት ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙት ማድረግን እግዚአብሔር አልፈቀደም::
ይህም አንድ ሰው ከተመሳሳይ ወላጅ ወይም የተለየ አባት ወይም እናት ቢኖራትም ከእህቱ ጋር በግብረ ሥጋ አይገናኝ ማለት ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “በቤት ውስጥ ያደገች ወይም ከቤት ውጭ ያለች ቢትሆን” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
አማራጭ ትርጉሞች እነሆ ፤ (1)ከግማሽ እህትህ ጋር ግብረ ሥጋ አትፈጽም ፤(2)የእንጀራ እህት ጋር እዚህ ያ ሰው ተመሣሣይ አባት ወይ እናት ከሌላት እኀቱ ጋር ማለት ነው፤ወላጆቻቸው በተጋቡ ጊዜ ወንድምና እኀት ሆነዋልና፤
“የግብረ ሥጋ ግንኙነት ለመፈጸም ወደ እርስዋ አትሂድ”
እግዚአብሔር ደጋግሞ የሚናገረው ለትዕዛዙ አጽንዖት ለመስጠት ነው::
ይህ ከሴት ማዕጸን በወራዊ ጊዜ ደም የሚፈስስበት ነው
የማንኛውንም ሰው ሚስት
እዚህ “አስጸያፊ” እግዚአብሔር እንዲሆኑ ያደረገውን የተፈጥሮአዊ ነገሮች ሥርዓት መተላለፍን ያመለክታል::
ይህ በከነዓን የሚኖሩ ሰዎች ያመለክታል:: “ሕዝብ” ወይም “አሕዛብ” የተባለው ሀሳብ “ሰዎች” በሚለው ግልጽ እንደሚሆን አድርገው ይተርጉሙ:: አት የአሕዛብ ሰዎች በእነዚህ ረክሰዋል:: (Metonymy/ምትክ አቻ ትርጉም ያላቸውን ተመሳሳይ አባባሎችን ይመልከቱ)
“ሰዎች ምድሪቱን አርክሶአታል”
እግዚአብሔር ሕዝቡን ከምድሪቱ በጉልበት ማስወጣቱ ምድሪቱ እንደሰው ሰዎችን እንደተፋች ተደርጐ ተነግሮእል (ዘይቤያዊ አነጋገርና በሰውኛ አገላለጽ ይመልኩቱ)
“ከእነኚህ አስጸያፊ ድርጊቶች”
ይህ “እነዚህን ጸያፍ ድርጊቶች” ያመለክታል
“ስለዚህ እኔን ለመታዘዝ ተጠንቀቁ”
እግዚአብሔር ሕዝቡን ከምድሪቱ በጉልበት ማስወጣቱ ምድሪቱ እንደሰው ሰዎችን እንደተፋች ተደርጐ ተነግሮእል:: በዘሌዋዊያን 18:25 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: አት: “ከዚህም የተነሣ እነርሱን ከምድሪቱ በጉልበት እንዳወጣሁት እናንተንም ከምድሪቱ አወጣለሁ”(ዘይቤያዊ አነጋገርና በሰውኛ አገላለጽ ይመልኩቱ)
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩ ያበቃል
ከማኀበረሰቡ መገለሉ ሰዎች አንድ ቢጣሽ ጨርቅ ከልብስ ወይም ቅርንጫፍ ከዛፍ እንደሚቆረጥ ከሕዝቡ እንደተቆረጠ ተደርጐ ተነግሮአል:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እነዚህ ሰዎች በሕዝቡ ዘንድ እንዳይኖሩ ወይም እነዚህን ሰዎች ከሕዝቡ እንዲትለዩአቸው” (ዘይቤያዊ አገላለጽና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ከአናንተ በፊት የነበሩ ሰዎች ያደረጉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እዚህ “እነዚህ” ጸያፍ ልምዶችን ያመለክታል::
“ሰንበታቴን አክብሩ” ወይም “ለአረፍኩት ቀን ክብር ስጡ”
ጣዖታትን ማምለክ ወደ እነሱ ዘወር እንደማለት ተደርጐ ተገልጾአል:: አት “የማይረቡ ጣዖታትን ማምለክ አትጀምሩ” (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ መናገር ይቀጥላል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: ሁኔኛ ትርጉሞች እነሆ 1)እግዚአብሔር መስዋዕቱን የሚያቀርበውን ሰው ይቀበላል አት፤ “ እንዲቀበልህ በሥርዓት መሥዋዕትህን አቅርብ” ወይም 2) እግዚአብሔር የሚያቀርበውን ሰው መሥዋዕት ይቀበላል አት፤ “ መስዋዕትህን እንዲቀበል በሥርዓት አቅርብ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ እናም ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ይብሉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ያቃጥሉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ቢበሉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
የተመደበውን ጊዜ አሳልፎ የቀረበውን መሥዋዕት መብላት መስዋዕቱ የማሸፍነውን በደል መጨመርና እግዚአብሔርን መበደል ነው ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ለመብላት አይቀበሉ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
የሰውየው በደል አንድን ግዑዝ ዕቃ ሰው እንደተሸከመ ተደርጐ ተነግሮአል:: እዚህ “በደል” የሚለው ቃል ለዚያ በደሉ የሚሰጠውን ቅጣት ያመለክታል:: አት: ማንኛውም ለራሱ በደል ተጠያቂ ነው ወይም እግዚአብሔር ማንንም ስለኃጢአቱ ይቀጣል:: (ዘይቤያዊ አነጋገር ወይም ተመሳሳይ ትርጉም ያለቸው ምትክ አባባሎች ይመልከቱ)
ሰውየው ከማኀበረሰቡ ዘንድ መገለሉ አንድ ቢጣሽ ጨርቅ ከልብስ ወይም ቅርንጫፍ ከዛፍ እንደሚቆረጥ ከሕዝቡ እንደተቆረጠ ተደርጐ ተነግሮአል:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: በዘሌዋዊያን 7:2ዐ ይህን አንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: አት፤ “ሰውየው በሕዝቡ ዘንድ አይኑር ወይም ይህንን ሰው ከሕዝቡ ይለዩት” (ዘይቤያዊ አገላለጽና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“እህሎቻችሁን በምትሰበስቡበት ጊዜ በእርሻችሁ ዳርና ዳር ያለውን ሙሉውን አትጨዱ”
ይህ ሁለተኛ ጊዜ ወደኋላ በመመለስ ለመጀመሪያ ጊዜ ሳይሰበሰብ የቀረውን እንደገና መስብሰብን ያመለክታል:: የዚህ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት:: ወደኋላ ተመልሰው የቀረውን ሁሉ አይልቀሙ:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
“እውነት ላልሆነው ነገር ስሜን በመጠቀም አትማሉ”
እዚህ “ባልጀራ” “ማንኛውም ሰው” ማለት ነው ይህ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል አት “ባልጀራህን አትጉዳ ወይም አትቀማውም” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ሥራው በቀኑ በተፈጸመ ጊዜ አስሠሪው ለሠራተኛው ወዲያው መክፈል እንዳለበት እግዚአብሔር ያዝዛል የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉሙ ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ድርብ አሉታዊ ቃላት ለአትኩሮት ተጠቅመዋል:: ይህ በአዎንታዊ መንገድ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ሁልጊዜ ትክክለኛውን ፍርድ ይስጡ” (See Litotes/ በአሉታዊነት አዎንታዊነትን የመግለጽ አነጋገር ዘይቤ ይመልከቱ)
“ድሃ” እና “ባለጠጋ” የተባሉ ቃላት ሁለት ጫፍ የረገጡ አባባሎች ናቸውና ሲጣመሩ “ማንኛውም ሰው” የሚል ትርጉም ይሰጣሉ አነዚህን ጽንሰ ሀሳቦች ግልጽ ለማድረግ ይተርጉሙ:: አት: “ያለውን ገንዘብ ተመልክተህ ለማንኛውም ሰው አታድላ”:: (See Merism/ብዙውን በነጠላ መልቅ የመግለጽ አነጋገር ዘይቤ ይመልከቱ)
“ለማንኛውም ሰው በትክክለኛነት ፍረድ”
“ስለሌሎች ሰዎች የሚጐዳውን እውነት ያልሆነውን መልእክቶች አታውራ”
አንድን ሰው በቀጣይነት መጥላት ይህን ሰው ከልብ እንደመጥላት ተደርጐ ተነግሮአል:: አት: “ወንድምህን በቀጣይነት አትጥላው” (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
“ኃጢአትን የሚሠራውን ሰው አርመው”
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “አንድ ሰው ከሁለት ዓይነት ነገሮች የሠራው ልብስ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ሌላ ሰው ለማግባት ከተስማማች ሴት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ነገር ግን የወደፊት ባልዋ ያልዋጃትና ነጻነት ያልሰጣት ብትሆን” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ሴት ባሪያዋንና ከእርስዋ ጋር ያመነዘረውን ትቀጣላቸው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “አትግደሉአቸው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“ሰውየውም ለበደል መሥዋዕት የሚሆን አንድ አውራ በግ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ለእግዚአብሔር ያምጣ”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “የሠራውን ኃጢአት እግዚአብሔር ይቅር ይልለታል” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
እግዚአብሔር መከልከሉን ለማተኮር ደግሞ ይናገራል እናም ለመጀመሪያ ሶስት ዓመታት ፍሬ የሚሰጠውን ዛፍ ይገልጻል አት: “ከዚያም ለመጀመሪያ ሶስት ዓመታት የዛፎች ፍሬ አትብሉ” (ተዛማጅ ንጽጽር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እነርሱ የሚያፈሩትን ፍሬ እንዳትበሉ እኔ ከልክያችኋለሁ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ፍሬውን ከልክያችኋለሁ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “አትብሉ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እዚህ “ሕዝብ” እና “ምድር” የተባሉ ቃላት በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታሉ:: አት፤ “ግልሙትናን ወይም ሌሎች ርኩሰቶችን የሚለማመዱ ሰዎች በዚያ ነገር እንደወደቁ ወይም እንደተሞሉ ተደርገው ተገልጸዋል” አት ሰዎች ግልሙትናንና ርኩስ ተግባራትን መለማመድ ጀመሩ( ተመሳሳይ ምትክ አባባሎችንና ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ሁነኛ ትርጉሞች 1) ሙታንና መናፍስ የተለያዩ ናቸው 2) ይህ ድርብ ቃል ነው የሙታን መናፍስት (See Doublet/ ድርብ ቃላትንና አባባሎችን ይመልከቱ
እንዚያን ሰዎች አትፈልጉአቸው፤ እንደዚያ ካደረጋችሁ ያረክሱአችኋል፡፡
በአንድ ሰውፊት መነሣት የማክበር ምልክት ነው ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ::
ከዕድሜ የተነሣ ጸጉሩ የሸበተውን ሰው ወይም ሽማግሌ ሰው ያመለክታል
ይህ ነገሮች በሚትመዝኑበት ጊዜ በማወቅ ትክክለኛ ልከት የማይሰጡ መሣሪያዎችን የመጠቀም ልምምድን ይከለክላል::
የእህል መለኪያ ነው (መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎች ይመልከቱ)
የፈሳሽ መለኪያ ነው (መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎች ይመልከቱ)
ሞሎክን የሚያመልኩ ልጆቻቸውን በእሳት መሥዋዕት አድርገው ያቀርባሉ የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል አት: “ለሞሎክ እንደመስዋዕት ከልጆቹ ማንኛውን የሚገድል” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “የአገረው ሕዝብ በድንጋይ ወግረው ይግደሉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር የሚገልጸው “በጥብቅ መወሰኑን” ነው:: አት: “ይህን ሰው ሊጠላው በአእምሮዬ ወስኛለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
በቁጣ ተሞልቻለሁ
ልጁን መስዋዕት አደረገ
“እናም ይህን በማድረጉ መቅደሴን አርክሶአል ቅዱስ ስሜንም አቃልሎአል”
የእግዚአብሔር ስም እግዚአብሔርንና ምሥክርነቱን ይገልጻል:: አት: “ምሥክርነቴን አላከበራችሁም” ወይም “አላከበራችሁኝም” (ተመሣሣይ ምትክ አባባሎችና ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
አይተው ቸል ቢሉ" የሚለው ሀረግ ማየት እንደተሳናቸው ይገልጻል ይህ የሚናገረው አንድን ነገር እንዳላዩ ቸል ማለትን ነው:: (ተመሳሳይ ምትክ አባባሎች ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ለእግዚአብሔር ታማኝ ያለሆኑትን ከአመንዝራዎች ጋር ያነጻጽራል:: አት: “ለእግዚአብሔር ታማኝ ያልሆኑት” (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ታማኝ ያለሆኑ ሰዎችን ከአመንዝራዎች ጋር ያነጻጽራል:: አት: “ይህን በማድረጋቸው ከእኔ ሳይሆን ከመናፍስት ምክርን ይሻሉ” (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር “በጥብቅ መወሰኑን” ይገልጻል:: አት: ያን ሰው ሊጠላው በአእምሮዬ/በሀሳቤ ወስኛለሁ:: (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ )
በቁጣ ተሞልቻለሁ
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
“ጠብቁ” “አድርጉ” የሚሉ ቃላት በመሠረቱ አንድ ናቸው:: እነዚህ ቃላት በአንድነት የተቀመጡት ሰዎች እግዚአብሔርን መታዘዝ እንዳለባቸው ትኩረት ለመስጠት ነው:: (Parallelism/ተመሣሣይ ተጓዳኝ ቃላት ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ በእርግጥ ግደሉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: “ከማንም ሰው ሚስት ጋር የሚያመነዝር ሰው” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ በእርግጥ ሁለቱንም ግደሉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ አንድ ሰው ከአባቱ ሚስት ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙት ማድረጉን ለዛ ባለ አባባል ይገልጻል:: አንዳንድ አባባሎች እንደ “አባቱ ሚስት ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙነት አደረገ” የሚሉ በጣም ቀጥተኛ ሀረጐችን ይጠቀማሉ:: (See Euphmism/ንኣብነት ወይም ለዛ ያለ ወይም በተዘዋዋሪነት አንድን ነገር ስለሚገልጹ ቃላት ይመልከቱ)
እዚህ አንድ ሰው ከልጁ ሚስት ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙት መፈጸም እግዚአብሔር ነውር የከፋ ኃጢአት ይለዋል:: በዘሌዋዊያን 18:23 ነውር እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ይህ ከሌላ ወንድ ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙነት መፈጸሙን ለዛ ባለ አባባል ይገልጻል አንዳንድ አባባሎች እንደ “አንድ ወንድ ሰው ግብረ ሥጋ ግንኙነት ፈጸመ” የሚሉ በጣም ቀጥተኛ ሀረጐችን ይጠቀማሉ:: (See Euphmism/ንኣብነት ወይም ለዛ ያለ ወይም በተዘዋዋሪነት አንድን ነገር ስለሚገልጹ ቃላት ይመልከቱ)
ከወንድ ጋር እንደፈጸመው ከሴት ጋር ቢፈጽም፤ አት: “እንዲሁ ከሴት ጋር ቢፈጽም” (See Simile/ተመሣሣይ አባባሎችን/ድርጊቶችን ይመልከቱ
“አሳፋሪ ነገር” ወይም “የሚዘገንን ነገር”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ በእርግጥ ግደሉአቸው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ሰውየውንና ሴቶቹን ሁለቱንም በእሳት ይቃጥላችሁ ግደሉ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “በእርግጥ ግደሉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሁለቱም ሀረጐች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው:: እንስሳውና ሴቲቱ እንዲሞቱ አጽንዖት የሰጣሉ:: (Parallelism/ተመሣሣይ ተጓዳኝ አባባሎች ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “በእርግጥ ግደሉአቸው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ አንድ ሰው ከእህቱ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙት መፈጸሙን ለዛ ባለ አባባል ይገልጻል:: አንዳንድ አባባሎች እንደ “አንድ ሰው ግብረ ሥጋ ግንኙነት ፈጸመ” የሚሉ በጣም ቀጥተኛ ሀረጐችን ይጠቀማሉ:: (See Euphmism/ንኣብነት ወይም ለዛ ያለ ወይም በተዘዋዋሪነት አንድን ነገር ስለሚገልጹ ቃላት ይመልከቱ)
ከተለየ አባት ወይም እናት ቢትሆንም ከእህቱ ጋር ግብረሥጋ ግንኙነት መፈጸም አይችልም የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት: “ሙሉ እህት ወይም ግማሽ እህት ብትሆንም” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ከማኀበረሰቡ የተገለለው ሰው ብጣሽ ጨርቅ ከልብስ ወይም ቅርንጫፍ ከዛፍ እንደሚቆረጥ ከሕዝቡ ተቆርጦ እንደተወገደ ተደረጐ ተገልጾአል ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: ይህን ሃሳብ በዘልዋዊያን 7:2ዐ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ አት፤ “ያ ሰው በሕዝቡ ዘንድ አይኑር” ወይም “ያን ሰው ከሕዝቡ ለዩት” (ዘይቤይዊ አነጋገር ወይም ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ሰውየው በኃጢአቱ ይጠየቅበታል ማለት ነው:: አት: “በኃጢአቱ ተጠያቂ ነው” ወይም “ቅጡት” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“ለአንድ ሴት በየወሩ ከማዕጸንዋ ደም የሚፈስስባት ጊዜ”
በወር አበባዋ ጊዜ ከሴት ጋር ግንኙነት ማድረግን አንድ የተደበቀ ነገር ሽፋን መግለጥ ጋር ያነጻጽራል ይህ አሳፋሪ አድራጐት መሆኑ መገለጽ አለበት አት የደምዋን ፍሳሽ በመግለጡ አሳፋሪ ነገር አድርጐአል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ግምታዊ አውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ ለምን መደረግ እንዳበት በግልጽ ይነገር:: ይህን አሳፋሪ ተግባር ስለፈጸሙ ሰውየው ሴቲቱም ሁለቱ ተለይተው ይጥፉ (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ አንድ ሰው ከአባቱ እኀት ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙት መፈጸሙን ለዛ ባለ አባባል ይገልጻል:: አንዳንድ አባባሎች እንደ “አንድ ሰው ግብረ ሥጋ ግንኙነት ፈጸመ” የሚሉ በጣም ቀጥተኛ ሀረጐችን ይጠቀማሉ:: (See Euphmism/ንኣብነት ወይም ለዛ ያለ ወይም በተዘዋዋሪነት አንድን ነገር ስለሚገልጹ ቃላት ይመልከቱ)
“በደላችሁን ትሸከማላችሁ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር “በኃጢአታችሁ ትጠየቃላችሁ” ማለት ነው:: አት: “በኃጢአታችሁ ትጠየቁታላችሁ” ወይም “እቀጣችኋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)::
በብዙዎች የመጽሐፍ ቅዱስ ሕተመቶች ይህ “ያለ ልጅ ይቀራሉ” ተብሎ ተተርጉሞአል::
ይህ ሀረግ መጥፎ ምግብን ባለመቀበል እንደሚተፋ ሰው ምድሪቱ እንደምትተፋቸው ይገልጻል ምግብን ካለመቀበል ፈንታ ምድሪቱ ሰዎችን አትቀበልም ታስወጣችኋለች:: በዘለዋዊያን 18 25 ይህን ፈሊጣዊ አባባል እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: አት “የማስገባባት ምድር እንዳትተፋችሁ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ሰውኛ አገላለጽ ይመልከቱ)
የጣዖት አድራጊዎች ተግባራት መለማመድ የእነርሱን መንገድ እንደመከተል ተደርጐ ተገልጾአል:: አት: “አትከተሉአቸው ዘይቤይዊ አነጋገር’ ይመልከቱ::
አስወግዱ
ማርና ወተት መፍሰስ የሚለው ሀረግ ለሁሉ ሰው በቂ ምግብ የያዘ ባለጸጋና ፍሬያማ ማለት ነው:: አት: “ለእንስሳትና ለእርሻ እጅግ አመቺ አገር” ወይም “ፍሬያማ ምድር “ (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ለይቻችኋለሁ ወይም የራሴ አድጌአችኋለሁ
መነጋገር የሚሞክር
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “በእርግጥ ግደሉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ያልተገባ ሰው ርኩስ ተብሎአል (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
በእራኤላዊያን መካከል
ያላገባች ወጣት ሴት
ካህናቶች የጢማቸውን ዙሪያ አይላጩ:: እዚህ ጸሐፊው ምን ለማለት እንደፈለገ ግልጽ ላይሆን ይችላል:: ሁኔኛ ትርጉሞች እነሆ 1) የጢማቸውን ከፊሉን ክፍል ይላጩ:: 2) ማንኛውንም የጢም ክፍል አይላጩ::
የተለዩ ይሁኑ
“ስም” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ባህሪይ ያመለክታል:: አት: “የእግዚአብሔርን ምሥክርነት እታቃልሉ ወይም እግዚአብሔርን አያቃልሉ” (ተመሣሣይ ምትክ አባባሎችን ይመልከቱ)
እዚህ ምግብ አጠቃላይ ምግብን ያመለክታል እግዚአብሔር እነዚህ የሚቀርቡ መሥዋዕቶችን አይመገብም:: እግዚአብሔርን የሚያስደስተውን የምግብ መሥዋዕት የሚያቀርቡ ሰዎች ቅንነትን ነው: (See Synecdoche/ክፍልን እንደ ሙሉ ሙሉን እንደክፍል የመግለጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ካህናት አያግቡ
ለተለዩ ናቸው
ካህኑን እንደቅዱስ ቁጠሩት
እዚህ ምግብ አጠቃላይ ምግብን ያመለክታል እግዚአብሔር እነዚህ የሚቀርቡ መሥዋዕቶችን አይመገብም:: እግዚአብሔር ምግብን እንደማይመገብ ግልጽ በማድረግ ይህን ይተርጉሙ (See Synecdoche/ክፍልን እንደ ሙሉ ሙሉን እንደክፍል የመግለጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እንደ ቅዱስ ቁጠሩት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “በእሳት አቃጥሉአት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ካህናት ማድረግ ያለባቸው ምን እንደሆነ እግዚአብሔር ለሙሴ በናገሩ ይቀጥላል
አዲስ ልቀካህን ለይቶ በመቀባት ሥርዓተ በዓል የሚጠቀሙበት የመቀብያ ዘይት ነው:: የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይጠቀሙ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “በራሱ ላይ የመቀብያ ዘይት ያፈሰሱበትና የለዩት ሰው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ራስ መንጨትና ልብስ መቀደድ የሀዘን ምልክቶች ናቸው:: የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ከራሱ ጐሣ ከሌዊ ጐሣ
የረከሰችውን ወይም ያልተገባችውን ሴት በማግባት ካህኑ የሚወልዱአቸው ልጆች ለእርሱ ያልተገቡ ይሆናሉ:: አት: “ያልተገባችውን ሴት በማግባት ያልተገቡ ልጆች አይኑሩት” (ፈሊጣዊ አነጋር ይመልከቱ)::
የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት: “በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ የሚቃጠለውን የእህል መሥዋዕት ለማቃጠል አይቅረብ” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
አንድ ካህን ወደ እግዚአብሔር ለመቅረብ ዝርዝር አካላዊ መሥፈርቶችን ማሟላት አለበት:: ይህም የአካል ጐዶሎነት የኃጢአት ወጤት ወይም ማንኛውም የአካል ጐዶሎነት ያለው ሰው ወደ እግዚብሔር መቅረብ አይችልም ማለት አይደለም::
“ፊቱና አካሉ የተበላሸ”
“ምግብ” አጠቃላይ ምግብ ያመለክታል:: አት “በእግዚአብሔር መሠዊያ የሚቃጠል የእህል መሥዋዕት ለማቅረብ” (See Synecdoche/ክፍልን እንደ ሙሉ ሙሉን እንደክፍል የመግለጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እዚህ “እርሱ” የአካል ጐዶሎነት ያለውን ካህን ያመለክታል
የአምላኩን ምግብ መሥዋዕቶች ይብላ ከመሥዋዕቶቹ ከፊሎች የካህናት ናቸውና ሊበሉ ይችላሉ
ይህ ደግሞ መሥዋዕት ሆኖ ስለቀረበው ምግብ ነው የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል አት ከእነዚህ አንዳንድ መሥዋዕቶች በቅዱስ ሥፍራ ቀርበዋል ወይም ከእነዚህ አንዳንዶች በቅዱሳነ ቅዱሳን ቀርበዋል:: (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
“ለአሮን ልጆች”
“ቅዱስ ከሆኑ ነገሮች ምን ጊዜ መራቅ እንዳለባቸው ንገራቸው” አንድ ካህን ርኩስ በሆነና ቅዱስ የሆኑ ነገሮች መንካት የሌለበት ሁኔታዎችን እግዚአብሔር ይገልጻል፡፡
እዚህ “ማርከስ” የሚለው ቃል አለማክበርን ይገልጻል፡፡ “ስም” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ባህሪይ ያመለክታል:: አት “ምሥክርነቴን አላከበሩም” ወይም “አላከበሩኝም” ( See Metonymy/ተዛማጅ ባህሪይ የሚቀልጽ ምትክ ቃላት የመጠቀም አነጋገር ዘይቤ ይመልከቱ)
“ከዛሬ/ከአሁን ጀምሮ”
ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ያልተገባው ሰው ንጹህ ያልሆነ ወይም ርኩስ ተበሎአል:: (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን ማገልገል የማይችል ካህን ብጣሽ ጨርቅ ከልብሰ ወይም ቅርንጫፍ ከዛፍ ተቆርጦ እንደሚወገድ ከእግዚአብሔር መገኘት ተቆርጦ እንደተወገደ ተደርጐ ተገልጾአል፡፡ አት: “ያ ሰው ካህን ሆኖ ማገልገል አይችልም” (ዘይቤይዊ አገላለጽና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ከአንድ ሰው ወደ ሌላው በቀላሉ ሊተላለፍ የሚችል የቆዳ በሽታ ነው
“የሰውነት ፈሳሽ ነገር”
ይህ የሰውን ሀፍረተ አካላት ለዛነት በተሞላ አባባል ይገልጻል፡፡ በዘሌዋዊያን 15 1 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ አት ከሀፍረተ አካላቶች (see Euphemism/ንኣብነት ወይም ለዛ ያለ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ አንድን ነገር የመግለጽ ዘይቤያዊ አባባል ይመልከቱ)
ለእግዚአብሔር ዓላማዎች የተገባ ሰው ንጹህ ተበሎአል:: (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለመንካ ወይም ለመብላት ያልተገባ ያለው አንድ ነገር በአካል ርኩስ ነው:: (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“ሙት አካል በመንካት”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “አንድ ሰው ለእግዚአብሔር ያቀረባቸው መሥዋዕቶች” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል አት ወይም በደረት የሚሳብ እንስሳ በመንካት ወይም ርኩስ የሆነውን ሰው በመንካት የረከሰ ማንኛውም ሰው (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ያልተገባው ሰው ርኩስ ተብሎአል (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ጸሐይ እስከሚትጠልቅ
ከዚያም ካህኑ ንጹህ ይሆናል ለእግዚአብሔር ዓላማዎች የተገባው ሰው ንጹህ ተብሎአል (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ሞቶ የተገኘውን ወይም አውሬ የገደለውን” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
አሮንና ልጆቹ ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
“ተዋጽኦ” የሚለው ቃል እንደ ግሥ ሐረግ ሊተረጐም ይችላል:: አት: “ሰዎች ያዋጡት የተቀደሰው መሥዋዕት” (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
ሁኔኛ ትርጉሞች 1)ምግቡን የበላ ሰው ተመሣሣይ ዓይነት ምግብ ይተካ 2) ስለበላው ምግብ ለካህኑ ገንዘብ ይክፈል አንድ አምስተኛ ከአምስት ተመሣሣይ ክፍሎች አንዱን ማለት ነው:: (ክፍልፋዮችን ይመልከቱ)
እዚህ “ከፍ አድርገው” የሚለው ሀረግ ለእግዚአብሔር አንድን ነገር በአክብሮት የማቅረብ ድርጊታዊ ምልክት ነው:: “ማቅረብ” ከሚለው ጋር በመሠረቱ አንድ ነው :: አት: “አቅርበዋል” (ምልክታዊ ድርጊቶችንና ድርብ ቃላትን/doublet ይመልከቱ)
ኃጢአት ሰው እንደሚሸከመው ዕቃ ተደርጐ ተገልጾአል ሁኔኛ ትርጉሞች 1) ስለ ኃጢአታቸው ተጠያቂና በደለኛ ይሆናሉ አት ስለሠሩት ኃጢአት በደለኛ ይሆናሉ ወይም 2) ኃጢአት የሚለው ቃል ለሠሩት ኃጢአት ስለሚሰጥ ቅጣት ምትክ ቃል ነው አት በደለኞች ስለሆኑ ቅጣትን ይቀበላሉ:: (ዘይቤያዊ አነጋገርና ምትክ ተመሣሣይ ቃላት ይመልከቱ)
እንግዳ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እግዚአብሔር እንዲቀበለው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር እንዲቀበለው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እኔ እንዲቀበለው” ወይም “እግዚአብሔር እንዲቀበለው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት በአደጋ ምክንያት የተከሰቱ የአካል ጐደሎነት ያመለክታሉ
እነዚህ የቆዳ በሽታዎችን ያመለክታሉ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “አልቀበለውም” ወይም “እግዚአብሔር አይቀበለውም” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት በተፈጥሮ ችግር ያለባቸውን እንስሳት ያመለክታሉ
እዚህ ምግብ አጠቃላይ ምግብ ይወክላል መሥዋዕት ሆነው የቀረቡትን እግዚአብሔር አይበላም:: ካህናት በእግዚአብሔር መሠዊያ መሥዋዕት ያቀርባሉ እናም ከሥጋው ይበላሉ:: አት: “ለእግዚአብሔር እንስሳን እንደምግብ መሥዋዕት አታቅርቡ” (See Synecdoche/ክፍልን እንደ ሙሉ ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እጅ የሚለው ቃል መላውን ሰው ይወክላል ባእዳን እንስሳትን በማኮላሸት ለእግዚአብሔር ተቀባይነት እንዳይኖራቸው ስለሚያደርጉ እነርሱ መሥዋዕት አድርገው ለእግዚአብሔር የሚያቀርቡትን እንስሳት እስራኤላዊያን እንዳይጠቀሙ ይገልጻል (see Synecdoche, ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እግዚአብሔር እነዚህን ከእናንት አይቀበልም” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ሊትቀበሉት ትችላላችሁ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ለሚቃጠል መሥዋዕት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ብሉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “መሥዋዕት አድርጋችሁ አቅርባችኋል” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“ጠብቁ” እና “አድርጉ” የሚሉ ቃላት ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው:: ሕዝቡ የእግዚአብሔርን ሕጐች እንዲታዘዙ ትኩረት የሚሰጡ ናቸው:: አት: “ሕጐቼን ታዘዙ” (See Doublet/ ተመሣሣይ ትርጉም ያላቸውን ድርብ ቃላትን ይመልከቱ)
እዚህ “ስም” የሚለው ቃል እግዚአብሔርንና ምሥክርነቱን ይወክላል፤ እናም “ማርከስ” ማለት እግዚአብሔር ፈጣሪና የዓለም ሁለ አምላክ በመሆኑ የሚገባውን ክብር አለመስጠት ነው:: (ተዛማጅ ባህርይ የሚገልጹ ምትክ ቃላት አጠቃቀም ዘይቤ ይመልከቱ/See Metonymy)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እስራኤላዊያን ቅዱስ መሆነን ማወቅ አለባቸው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እነዚህ እግዚአብሔር ቀን የመደበላቸው በዓላት ናቸው፡፡ በእነዚህ በዓላትሕዝቡ እርሱን ያመልካል፡፡ አት፡ “ለእግዚአብሔር የሆኑ በዓላት” ወይም “የእግዚአብሔር በዓላት”
በተለዩ ቀናትና ጊዜያት ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
ይህ ሕዝቡ መለማመድ ያለበት ነው ስድስት የሥራ ቀናት በኋላ በሰባተኛው ቀን ማረፍ አለባቸው
በዚያ ቀን እግዚአብሔርን ለማምለክ ሕዝቡ እንዲሰበሰብ የተፈለገው ያ ቀን የስብሰባ እንደሆነ ተደርጐ ተገልጾአል:: አት “የተቀደሰ ቀን፤ በአንድነት እኔን ለማምለክ የሚትሰባሰቡበት ጊዜ”
“በመደበኛው ጊዜ”
በዕብራዊያን የቀን አቆጣጠር የመጀመሪያ ወር እግዚአብሔር እስራኤላዊያንን ከግብጽ ያመለክታል አሥራ አራተኛው ቀንና አሥራ አምስተኛው ቀን በምዕራባዊያን አቆጣጠር በሚያዝያ ወር መግቢያ ናቸው:: (የእብራይጥ ወራትና ተራ ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ጸሐይ ስጠልቅ
“መጀመሪያውን ቀን ጉባዔ ለማድረግ ለዩ” ወይም “የመጀመሪያውን ቀን እንደ ልዩና የጉባዔ ቀን ቁጠሩት”
በመሠዊያው በማቃጠል ለእግዚአብሔር ያቀርቡታል
በዚያ ቀን እግዚአብሔርን ለማምለክ ሕዝቡ እንዲሰበሰብ የተፈለገው ያ ቀን የስብሰባ እንደሆነ ተደርጐ ተገልጾአል:: ለእግዚአብሔር የተቀደሰ/የተለየ ማለት በሚሰባሰቡበት ጊዜ እግዚአብሔርን ያመልኩታል ማለት ነው:: አት: “ሰባተኛው ቀን በአንድነት ተሰባስባችሁ እግዚአብሔርን የሚታመልኩበት ቀን ነው”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እግዚአብሔር እንዲቀበልላችሁ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
አንድ ኢፍ 22 ሊትር ነው:: አት: አራት ከግማሽ ሊትር (መጽሐይ ቅዱሳዊ መለኪያዎችን ይመልከቱ)፡፡
አንድ ኢን 3.7 ሊትር ነው:: አት: አንድ ሊትር መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎችን ይመልከቱ::
የተቀቀለ ወይም ያልተቀቀለ ጥራጥሬ አይሁን ይህም ለሚመጡት ትውልዶች የዘላለም ሥርዓት ነው:: ይህም እነርሱ ሆነ ቀጣይ ትውልዳቸው ይህን ሥርዓት ለዘላለም መጠበቅ አለባቸው ማለት ነው በዘሌዋዊያን 3:17 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
“5ዐ ቀናት” ተራ ቁጥሮችን ይመልከቱ
ይህ ቁጥር 7 መደበኛ ስያሜ ነው (መደበኛ ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ያም ሁለት አሥረኛ የኢፍ መሥፈሪያ የላመ ዱቄት ወስዳችሁ በእርሾ የጋገራችሁት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
በግምት 4.5 ሊትር ያህላል:: አት: አራት ከግማሽ ሊትር (መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎች ይመልከቱ)
በመልካም በዓዛው የእግዚአብሔር መደሰት መሥዋዕቱን በሚያቃጥለው ሰው መደሰትን ይወክላል:: አት: “እግዚአብሔር ይደሰትባችኋል” ወይም “እግዚአብሔርን ያስደስተዋል” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
አት: “መከር በምትሰበስቡበት ጊዜ እስከ እርሻችሁ ዳርና ዳር ድረስ ያለውን ሁሉ አትሰብስቡ”
ይህ በዕብራዊያን ቀን አቆጣጠር ሰባተኛ ወር ነው:: መጀመሪያው ቀን በምዕራባዊያን አቆጣጠር መስከረም ወር አጋማሽ አካባቢ ነው:: (የዕብራይስጥ ወራትንና መደበኛ ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ለሥራ ሳይሆን ለአምልዕኮ ብቻ የተመደበ ጊዜ ማለት ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ለእግዚአብሔር መሥዋዕትን በእሳት አቅርቡ” ወይም “ለእግዚአብሔር በመሠዊያው መሥዋዕትን አቃጥሉ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ በዕብራዊያን ቀን አቆጣጠር ሰባተኛ ወር ነው:: በምዕራባዊያን አቆጣጠር አሥረኛው ቀን መስከረም ወር መጨረሻ አካባቢ ነው:: (የዕብራይስጥ ወራትንና መደበኛ ቁጥሮችን ይመልከቱ)
የእስራኤልን ሕዝብ ኃጢአት ሁሉ እግዚአብሔር ይቅር እንዲል በየዓመቱ በዚህ ቀን ሊቀ ካህኑ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ያቀርባል:: አት፡ “ለይቅርታ ወይም ለሥርየት መሥዋዕት የሚቀርብበት ቀን” (ያልታወቁትን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
በየዓመቱ ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
መገለል እንደ መቆረጥ ተነግሮአል በዘሌዋዊያ 7:2ዐ ይህን ሀሳብ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: አት: “ከሕዝቡ ዘንድ መወገዝ አለበት” ወይም “ ሰውየውን ከሕዝቡ መለየት አለባችሁ” (ዘይቤያዊ አነጋገርና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
በየዓመቱ ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
“በሥርየት ቀን”
ይህም እነርሱ ሆነ ቀጣይ ትውልዳቸው ይህን ሥርዓት ለዘላለም መጠበቅ አለባቸው ማለት ነው፡፡ በዘሌዋዊያን 3:17 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ይህ በየሳምንቱ በሰባተኛው ቀን እንደሚከበረው ሰንበት አይደለም፡፡ ይህ በሥርየት ቀን የሚከበር ልዩ ሰንበት ነው፡፡
በዚህ ዐውድ ራሳቸውን ዝቅ ማድረግ ማንኛውን ምግብ አለመብላታቸውን ያመለክታል ይህ ግልጽ ሆኖ ሊነገር ይችላል:: አት: “ራሳችሁን ዝቅ አድርጉ ምግብንም አትብሉ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ በዕብራይስጥ ቀን መቁጠሪያ ሰባተኛ ወር ነው በምዕራባዊያነ ቀን መቁጠሪያ ዘጠነኛው ቀን መስከረም ወር መጨረሻ አካባቢ ነው ይህም ግልጽ ሊደረግ ይችላል አት የሰባተኛው ወር ዘጠነኛ ቀን (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ከጸሐይ መግቢያ እስከሚቀጥለው ቀን ጸሐይ መግቢያ
x
እግዚአብሔር ስለ ዳስ በዓል መመሪያዎችን ያስተላልፋል
ሕዝቡ በየዓመቱ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
በ23: 1-36 የተጠቀሱ በዓላትን ነው::
እግዚአብሔር የዳስ በዓል መመሪያዎችን ያስተላልፋል
እነዚህ ቅርጫፎች የሚጠቅሙት 1) ጊዜያዊ ዳስ ለመሥራት 2) የበዓላቸውን ደስታ በማውለብለብ አንዳንድ ትርጉሞች እነዚህን ጥቅሞች ግለጽ አድርገው ሲገልጹ ሌሎች ግን ግልጽ ሳያደርጉ ይተዋሉ:: (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
በውሃ አጠገብ የሚበቅሉ ረጅ ቀጭን ቅጠሎች ያሉአቸው ተክሎች ወይም ዛፎች ናቸው (ያልታወቁትን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የዳስ በዓል መመሪያዎችን ያስተላልፋል
“የልጅ ልጆቻችሁ” ከአንድ ትውልድ ቀጥሎ የሚኖር እያንዳንዱን ትውልድ የሚገልጽ ፈሊጣዊ አባባል ነው: አት: “ትውልዳችሁ የሚመጣው ትውልድ ሁሉ ያውቃሉ ወይም ትውልዳችሁ ሁሉ ለዘላለም ያውቃል” (ፈሊጣዊ አባባሎች ይመልከቱ)
በመገናኛ ድንኳን ስላሉ ነገሮች እግዚአብሔር ለሙሴ መመሪያ ይሰጣል
“ንጹህ የወይራ ዘይት”
ለእግዚአብሔር በተቀደሰው መገናኛ ድንኳን ያለውን መብራት ያመለክታል:: ይህም ግልጽ መደረግ አለበት:: አት: “በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ያለው መብራት” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
በመገናኛ ድንኳን ስላሉ ነገሮች እግዚአብሔር ለሙሴ መመሪያ መስጠቱን ይቀጥላል
“የኪዳን ምሥክር” የሚለው ሀረግ ሕግጋት የተጻፉባቸው ጽላቶች ወይም ጽላቶች የተቀመጡበት ሣጥን ያመለክታል:: እነዚህም በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ከመጋረጃው በስተጀርባ ባለው እጅግ የተቀደሰ ቦታ በሆነው ክፍል ይቀመጣሉ፡፡ አት: “ከመጋጃው ውጭ በምስክሩ ጽላቶች ፊት” ወይም “ከመጋረጃው ውጭ በኪዳኑ ሣጥን ፊት” (See Synecdoche/ ክፍል ሙሉን እንደሚወክል እናም ሙሉ ክፍልን እንደሚወክል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
በግድግዳ ላይ የሚንጠልጠል ወፍራም ጨርቅ ነው:: እንደመስኮት መጋረጃዎች ስስ አይደለም::
“ከጸሐይ ጥልቀት እስከ ጸሐይ መውጣት” ወይም “ሌሊቱን ሙሉ”
ይህም እነርሱ ሆነ ቀጣይ ትውልዳቸው ይህን ሥርዓት ለዘላለም መጠበቅ አለባቸው ማለት ነው፡፡ በዘሌዋዊያን 3:17 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
በመገናኛ ድንኳን ስላሉ ነገሮች እግዚአብሔር ለሙሴ መመሪያ መስጠቱን ይቀጥላል
4.5 ሊትር ያህላል:: አት አራት ከግማሽ ሊትር (መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎች ይመልከቱ)
ይህ ጠረጴዛ በቅዱስ ቦታ ነው ማለትም ከቅድስተ ቅዱሳኑ ፊት ነው
በመገናኛ ድንኳን ስላሉ ነገሮች እግዚአብሔር ለሙሴ መመሪያ መስጠቱን ይቀጥላል
ዕጣኑ በኀብስቱ ላይ ሳይሆን በየረድፉ በተቆራረሱ ጐን ሊሆን ይችላል አት ንጹህ ዕጣን በየረድፉ በተቆራረሱ አጠገብ አኑር (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ዕጣኑ ምን እንደሚወክል መገለጽ አለበት አት: “እያንዳንዱ የተቆራረሰው የኀብስቱ አካለ መስዋዕት እንደሆነ ይወክላል” ወይም “የተቆራረሱ አካላት መሥዋዕት መሆናቸውን ይወክላል”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ለእግዚአብሔር ዕጣኑን አጢሱ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“መሥዋዕት ሆኖ የቀረበው ይህ ኀብስት”
“ከሚቀርበው መሥዋዕት ሊወስዱት የማችሉት”
“ለእግዚአብሔር የሚቃጠሉ መሥዋዕቶች” ወይም “ለእግዚአብሔር የሚታቃጥሉአቸው መሥዋዕቶች”
ይህ ሀረግ በመጽሐፉ አድስ ክፍል መጀመሩን ያመለክታል
ሁለቱ ሀረጐች በመሠረቱ ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው:: አት: “እግዚአብሔርን በመስደብ አቃለለ” ወይም “ስለእግዚአብሔር ክፉ ነገር ተናገረ” ተመሣሣይ ንጽጽር ይመልከቱ::
የሴትየዋ ስም ነው:: ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ::
የሰውየው ስም ነው:: ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ::
ሰውየው በደለኛ ሰለመሆኑ ለማሣወቅ እጃቸውን በራሱ ላይ ይጫኑበት:: (ምልክታዊ ድርጊቶችን ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን በረገመው ሰው ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለት እግዚአብሔር ለሙሴ መናገር ቀጠለ
ስለኃጢአቱ የሚሠቃየው በደሉን እንደተሸከመ ተደርጐ ተነግሮአል:: አት: “ስለኃጢአቱ ይሠቀይ” ወይም “ይቀጣ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ሕዝቡ ይግደለው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
አንድ ሰው አንድን መጥፎ ነገር ቢያደርግ ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ሰውን የገደለ ሰው ግደሉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እንዴት ካሣውን መክፈል እንዳለበት ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት: “ሕይወት ያለውን ያንኑ ዓይነት እንስሳ በመስጠት ይተካ” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
የአንዱ ሕይወት የሌላኛውን እንደሚተካ የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው አት የአንድ ሕይወት የሌላኛውን ይተካ (ፈሊጣዊ አገላለጽ ይጠቀሙ)
አንድ ሰው አንድን መጥፎ ነገር ቢያደርግ ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “የዚያው ዓይነት ጉዳት ፈጽሙበት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
አነዚህ ሀረጐች አጽንዖት የሚሰጡት አንድ ሰው በሌላው ሰው ያደረሰበትን ጉዳት ተመሣሣይ ዓይነት ጉዳት በቅጣት እንዲቀበል ነው
ይህ የተሠበሩ አጥንቶችን ያመለክታል:: አት: “በተሠበረው አጥንት ፈንታ የአጥንት ስብራት” ወይም “የአንድን ሰው አጥንት ሰብሮ እንደሆነ አጥንቱ ይሰበር” ወይም “የአንድን ሰው አጥንት ሠብሮ እንደሆን ከእርሱ አጥንቶች አንዱን ይስበሩ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ዓይን እንዲጐዳ ወይም እንዲወገድ ያመለክታል:: “የአንድን ሰው አይን አጥፍቶ እንደሆነ ከአይኖቹ አንዱ ይወገድ” ወይም “የአንድን ሰው አይን አጥፍቶ እንደሆነ ከእርሱ ዓይኖች አንዱን ያጥፉ” (ፈሊጣዊ አባባል ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ጥርስን ከአገጭ መትቶ ማስወጣት ማለት ነው:: አት: “የአንድን ጥርስ አውልቆ ከሆነ ከጥርሶቹ አንድ ይውለቅ” ወይም “የአንድን ሰው ጥርስ አውልቆ ከሆነ ከጥርሶቹ አንዱን ያውልቁት” (ፈሊጣዊ አባባል ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ሰውን የሚገድለውን ሰው ይግደሉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“ሕጉን ታዘዙ”
ምድር በሰንበት ማረፍን እንደሚታዘዝ ሰው ተደርጋ ተገልጻለች ሰዎች በየስንበቱ እንደሚያርፉ ሁሉ በሰባተኛው ዓመት ምድሪቱ ን ባለማረስ ሰዎች እግዚአብሔርን ያከብራሉ:: አት: “ምድሪቱ በሰባተኛው ቀን ለእግዚአብሔር እንዲትርፍ የሰንበትን ሕግ ጠብቁ” ወይም “በሰባተኛው ዓመት ምድሪቱን ባለማረስ የእግዚአብሔርን ሰንበት ጠበቁ” (ሰውኛ አገላለጽና ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ወይንን መገረዝ ጥሩ ፍሬ እንዲያፈራ የወይኑን ተክልና ቅርንጫፎቹን መቁረጥ ማለት ነው ፡፡
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “የምድሪቱን የዕረፍት ሰንበት አክብሩ” ወይም “ምድሪቱን በሰባተኛው ዓመት ባለማረስ የሰንበትን ሕግ ጠብቁ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
25: 5-6 እንደሚናገረው የእርሻው ባለቤት እንደመጀመሪያዎቹ ስድስት ዓመታት ሠራተኞችንና ምርቱን መቆጣጠር እግዚአብሔር አይፈቅድም ነገር ግን ግለሰቦች ወደ እርሻዎች በመውጣት ያገኙትን ፍሬ እንዲለቅሙና እንዲበሉ ይፈቅዳል፡፡
ለስድስት ዓመታት እንደሚየደርጉት ማንም ያልተንከባከውን ወይም ያልገረዘውን ወይን ማለት ነው ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ያልገረዙአቸው ወይኖቻችሁ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ባልተሠራ መሬት የሚበቅለው ማንኛውም
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ያላረሳችሁት ማሣዎቻችሁ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
በምድሪቱ የሚበቅለው ማንኛውም
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ መናገር ይቀጥላል
“ሰባት ምድብ ሰባት ዓመታት”
“49 ዓመታት” (ቁጥሮች ይመልከቱ)
በዕብራይስጥ የቀን መቁጠሪያ ሰባተኛ ወር ነው:: በምዕራባዊያን አቆጣጠር አሥሪኛው ቀን መስከረም ወር መጨረሻ አካባቢ ነው:: (የዕብራዊያን ወራትና መደበኛ ቁጥሮች ይመልከቱ)
የእስራኤልን ሕዝብ ኃጢአት ሁሉ እግዚአብሔር ይቅር እንዲል በየዓመቱ በዚህ ቀን ሊቀካህኑ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ያቀርባል በዘሌዋዊያን 23:27 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ይህ መደበኛ ቁጥር ነው፡፡ አት፡ 5ዐ ዓመት (ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ኢዩቤልዩ መሬትን ለርስቱ ባለቤት የሚመልሱበትና ለባሪያዎች ነጻነትን የሚያወጁበት ዓመት ነው አት: “ምርኮ የመመለስ ዓመት” ወይም “መሬት የመመለስና ለባሪያዎች የነጻነት ዓመት”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ንብረትንና ባሪያዎችን መልሱ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“የምርኮ ዓመት” ወይም “መሬትን የመመለስ ዓመት” ለማን መሬትን እንደሚመልሱ ግልጽ ተደረግ አለበት:: አት: “ለእኔ መሬትን የሚትመልሱበት ዓመት” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
የእርሻው ባለቤት እንደመጀመሪያዎቹ ስድስት ዓመታት ሠራተኞችንና ምርቱን መቆጣጠር እግዚአብሔር አልፈቀደም:: ነገር ግን ግለሰቦች ወደ እርሻዎች በመውጣት ያገኙትን ፍሬ እንዲለቅሙና እንዲበሉ ፈቅዶአል፡፡
“በዚህ የመመለስ ዓመት” ወይም “በዚህ የመሬት መመለስና የባሪያ ነጻ መውጣት ዓመት”
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ በናገሩን ቀጠለ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ሊትሰበሰቡ ትችላላችሁ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
x
እነዚህ ሀረጐች ሁሉ በመሠረቱ ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው:: እግዚአብሔር የተናገረውን ማንኛውንም ነገር ሕዝብ እንዲታዘዝ ትኩረት ይሰጣሉ (ተመሣሣይ ተጓዳኝ ንጽጽር ይመለከቱ)
ሆዳችሁ እስኪጠግብ በቂ ምግብ ትበላላችሁ:: አት: “እስኪትጠግቡ ትበላላችሁ” ወይም “ብዙ ምግብ ትበላላችሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እዚህ እናንተ የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል (ሁለተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እንደሚታዘዝለት ሰው አድርጐ ስለ በረከቱ ይናገራል፡፡ አት፡ “በረከተን እልክላችኋለሁ ወይም እባርካችኋለሁ” (ሰውኛ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ከሰበሰባችሁት ምግብ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “መሬትን ለዘለቄታው ለአንድ ሰው አትሽጡ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
መዋጀት የሚለው ስም “ሊዋጅ” ወይም “እንደገና ሊገዛ” በሚሉ ግሶች ሊገለጽ ይችላል:: አት: “የመሬቱ ባለቤት መሬቱን በፈለገበት ጊዜ መዋጀት እንደሚችል ይታወቅ” (ረቂቅ ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “የቅርብ ዘመዱ ወገኑ የሸጠውን እንዲዋጅለት አድርጉ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “መሬቱን ከሸጠ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት: “ገዢው የገዛውን ገንዘብ መጠን ይመልስልት” (ግምታም እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
የመመለስ ዓመት መሬት የሚመለስበት ዓመት በዘሌዋዊያን 25: 1ዐ ይህን እንዴት እንተረጐሙ ይመልከቱ::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “የገዛ ሰው መሬቱን ይመልሳል” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ወደ ራሱ መሬት ይመለሳል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እርሱ ከሸጠ በኋላ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“መዋጀት” የሚለው ስም “ሊዋጅ” ወይም “እንደገና ሊገዛ” በሚሉ ግሶች ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ሊዋጅ መብት አለው” (ረቂቅ ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እርሱ ወይም ቤተሰቡ/ወገኑ ቤቱን ካልዋጀው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “የገዛው ሰው ቤቱን አይመልስለትም” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“የመመለስ ዓመት” ወይም “መሬት የሚመለስበትና ባሪያዎች ነጻ የሚወጡበት ዓመት”
አንዳንድ መንደሮች በዙሪያቸው ቅጥር የላቸውም
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እነዚያን ቤቶች መዋጀት ይችላሉ እናም የገዙአቸውም ይመልሱ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“የመመለስ ዓመት” ወይም “መሬት የሚመለስበትና ባሪያዎች ነጻ የሚወጡበት ዓመት”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ሌዋዊያን በከተሞቻቸው ያሉ ቤቶቻቸውን” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ሌዋዊያን እነዚያን ምን ጊዜም ሊዋጁ ይችላሉ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “በከተማው ውስጥ ያለውን ቤት የገዛ ይመልሳል” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሕዝቡ ምን ማድረግ አንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
ካበደርከው ተጨማሪ እንዲከፍል አታድርግ
ባለቤቱ እስራኤላዊውን ባሪያ ሳይሆን እንደ ተከበረ ሰው ይቁጠረው ማለት ነው::
“የመመለስ ዓመት” ወይም “መሬት የሚመለስበትና ባሪያዎች ነጻ የሚወጡበት ዓመት”
ለሕዝቡ ምን መናገር እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
የአገረው ሰዎች አገልጋዮቼ ናቸው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እንደ ባሪያዎች አትሽጡአቸው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“ከአሕዛብ መካከል ባሪያዎችን ግዙ”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “መጻተኛ የእስራኤላዊውን ወገን ከገዛ በኋላ ከእስራኤላዊ ቤተሰብ አንድ ሰው ይህን ሰው ይዋጀው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እስራኤላዊ ባሪያ ሊሆን የሚችለው እስከ ኢዩቤልዩ ዓመት ብቻ ነው እነዚህ መመሪያዎች ቢሆኑም ከኢዩቤልዩ ዓመት በፊት ነጻነቱን ሊዋጅ ቢፈልግ ይችላል::
“የመመለስ ዓመት” ወይም “መሬት የሚመለስበትና ባሪያዎች ነጻ የሚወጡበት ዓመት”
ይተመናል የሚለው ግሥ በተሻጋሪ ግሥ ሊገለጽ ይችላል አት፤ “የመዋጀቱን ወጋ ይተምናሉ ” ወይም እስራኤላዊውን ነጻ ለማውጣት ለመጻተኛው ምን ያህል መከፈል እንዳለበት ይተምናሉ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እስራኤላዊው ነጻነቱን ከተዋጀ እስራኤላዊው መሥራት የሚገባው ነገርግን ያልሠራውን ለማሥሠራት መጻተኛው አገልጋይ መቅጠር ይኖርበታል:: “ተከፈለ” እናም “ተቀጠረ” የሚሉ ግሶች በተሻጋሪ ግሥ መልክ ሊገለጹ ይችላሉ:: አት፤ “ለአንድ ቅጥር ሠራተኛ በሚከፈለው ተመን መሠረት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“እስራኤላዊው መሥራት የሚገባቸው ነገርግን ያማይሠራባቸው እስከ ቀጣይ ኢዩቤልዩ ያሉ ዓመታት ቁጥር”
እስራኤላዊው በሪያ ይክፈል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እንደባሪያ አድርጐ የገዛው መጻተኛ ይንከባከበው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ማንም አይጨክንበት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: እናም የሚዋጀው ሰው ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት፤ “ባሪያ አድርጐ ከገዛው ማንም በእነዚህ መንገዶች የማይዋጀው ከሆነ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር እና ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
በዚህ መንገድ
እስራኤላዊው ባሪያና ልጆቹ እስከ ኢዩቤልዩ ዓመት መጻተኛውን ያገልግሉ እናም ከዚያ በኋላ መጻተኛው እስራኤላዊውንና ልጀቹን ነጻ ይልቀቅ
እስራኤላዊያን አገልጋዮቼ ናቸው
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
የሰንቤታቴን ሕጐች ታዘዙ
ይህም አንድ አባባል በሶስት መንገዶች መግለጽ ነው እግዚአብሔር እንዲያደርጉ ያዘዙአቸውን ማንኛውም ነገር ሕዝቡ እንዲታዘዝ ትኩረት የሚሰጡ ናቸው:: አት ትዕዛዜንና ሥርዓተን በጥንቃቄ ብትጠብቁ (ተመሣሣይ ተጓዳኝ ንጽጽር ይመልከቱ)
እንደሥርዓቱ መኖር በሥርዓቱ እንደመሄድ ተደርጐ ተነግሮአል አት በሥርዓቴ መሠረት ቢትመላለሱ ወይም በሥርዓቴ መሠረት ቢትኖሩ (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ምግብ የተባለው ሁሉን ምግብ ዓይነት ነው እስክትጠግቡ ሆዳችሁ እስክጠግብ ማለት ነው:: አት: እስክትጠግቡ ትበላላችሁ ወይም ብዙ ምግብ ትበላላችሁ (ፈሊጣዊ አነጋገርና Synecdoche/ ክፍል ሙሉውን ሙሉው ክፍልን እንደሚወክል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
በምድሪቱ ላይ ሰላም እንዲሆን ምክንያት አደርጋለሁ
እዚህ “ሰይፍ” የሚለው ቃል “የጠላት ሠራዊት” ወይም “የጠላት ጥቃት” ይወክላል:: አት “ምንም ሠራዊት አያጠቃህም” (See Metonymy/ ተዛማጅ ባሕሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላት ወይም አባባሎች ይመልከቱ)
“መልካምነቴን አሳያለሁ” ወይም “እባርክሃለሁ”
እነዚህ ሁለቱ ሀረጐች በትውልድ እንድበዙና ትልቅ ሕዝብ እንድሆኑ እግዚአብሔር እንደሚያደርጋቸው ያመለክታሉ (see doublet/ተመሣሣይ ትርጉም ያላቸውን ድርብ ቃላት ይመልከቱ)
ዛፎች ብዙ ፍሬ እንደሚያፈሩ ብዙ ልጆች እንደሚኖራቸው እግዚአብሔር ይናገራል:: አት: ብዙ ልጆች እንድኖሩአችሁ አደርጋለሁ (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“ለረጅም ጊዜ የምትመገቡት የተሰበሰበ ብዙ እህል ይኖራችኋል” ወይም “ለመሰብሰብና ለረጅም ጊዜ ለመብላት ብዙ እህል ይኖራችኋል”
መኖሪያዬን በአናንተ መካከል አደርጋለሁ
እቀበላችኋለሁ
በእነርሱ መካከል መመላለስ ከእነርሱ ጋር መኖርን ይወክላል አት ከእናንተ ጋር እኖራለሁ:: (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ባርነታቸውን ከባድ ሥራን ለመሥራት በእንስሳት እንደሚደረግባቸው ቀንበር አድርጐ ይገልጻል:: ቀንበርን መስበር እነርሱን ነጻ ማውጣቱን ያመለክታል:: አት: ከባድ ሥራ እንድትሠሩ ከተደረጋችሁበት ምድር ነጻ አውጥቸአችኋለሁ:: (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ሕዝቡ ሕጉን ባይጠብቅ ምን እንደሚደርስበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
እነዚህ ነገሮች የሚለው ሀረግ በዘሌዋዊያን 26: 14-15 የተዘረዘሩ ነገሮችን ያመለክታል
እዚህ ድንጋጤ እነርሱን ሊያስደነግጣቸው የሚችሉ ነገሮችን ያመለክታል:: አት: “የሚያስደነግጥ በሽታ አመጣባችኋለሁ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ቀስ በቀስ ሕይወታችሁን እወስዳለሁ ወይም ቀሰ በቀስ እንዲትሞቱ አደርጋለሁ:: ይህንን የሚያደርጉት ትኩሳትና በሽታዎች ናቸው፡፡
በከንቱ ነው የሚለው ሀረግ ከሥራቸው ምንም አያገኙም ማለት ነው፡፡ አት፡ “ዘርን በከንቱ ትዘራላችሁ” ወይም “ዘርን ትዘራላችሁ ነገርግን ከዚያ ምንም አታገኙም” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር እግዚአብሔር ለመጨከን እንደወሰነ ይናገራል:: አት: እናንተን ለመጥላት በሀሳቤ ወስኛለሁ:: (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “ጠላቶቻችሁ ድል ያደርጓችኋል” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እዚህ ሰባት እጥፍ በእርግጥ በቁጥሩ ልክ ማለት አይደለም እግዚአብሔር የቅጣቱን መጠን በፍጹም እንደሚጨምር ያመለክታል (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እንዳይታበዩ ኃይልን መጠቀም ትዕቢታቸውን እንደመሥበር ተደርጐ ተነግሮአል:: አት: “ባላችሁ ጉልበት የማሰማችሁን ትዕቢት ለማቆም እቀጣችኋለሁ” ወይም “በጉልበታችሁ እንዳትታበዩ እቀጣችኋለሁ”:: (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህም እግዚአብሔር ዝናብ እንዳይዘንብ ያደርጋል ማለት ነው:: ይህም ሰዎች ዘርን እንዳይዘሩ ወይም እህልን እንዳያመርቱ ምድሪቱን ያደርቃል ማለት ነው:: (see Simile)
እጅግ ብዙ መሥራት ኃይል እስኪያልቅ ድረስ ሙሉ ጉልበትን ተጠቅሞ መሥራት ተደርጐ ተገልጾአል:: “በከንቱ ያልቃል” የሚለው ሀረግ እጅግ ብዙ ቢሠሩም ምንም አያገኙም ማለት ነው አት በከንቱ እጅግ ብዙ ትሠራላችሁ ወይም እጅግ ብዙ ትሠራላችሁ ነገርግን ብዙ በሠራችሁት ምንም አታገኙም ዘይቤያዊ አገላለጽ ወይም ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ
“መቀጠል” ባሕሪይን ይገልጻል:: በእግዚአብሔር ላይ ማመጽ እግዚአብሔርን መቃወምን ወይም እርሱን አለመቀበልን ይወክላል አት: “በእኔ ላይ አታምጹ”
መበተን የሚለው ረቂቅ ስም መምታት በሚለው ግሥ ሊገለጽ ይችላል:: አት: ሳባት ጊዜ እመታችኋለሁ:: (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በእስራኤላዊያን ላይ መቅሰፍትን ማምጣቱ በመቅሠፍት እንደሚመታቸው ወይም እንደሚጐዳቸው ተደርጐ ተገልጾአል አት: “በእናንተ ላይ ሰባት እጥፍ በላይ መቅሠፍት አመጣለሁ” ወይም “ሰባት ጊዜ በላይ በአሠቃቂነት እቀጣችኋለሁ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እዚህ ሰባት እጥፍ መደበኛ ሰባት ጊዜ አይደለም፡፡ እግዚአብሔር የቅጣቱን አሠቃቂነት ይጨምራል ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)
“ኃጢአቶች” የሚለው ረቂቅ ስም “ኃጢአት” በሚለው ግሥ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ምን ያህል ኃጢአት እንደሠራችሁ በዚያ መጠን” (ረቂቅ ስሞችን ይመልከቱ)
“መንጠቅ” ማለት ማጥቃት ወይም አስገድዶ ማውጣት ነው ::አት: “ልጆቻችሁን የነጥቁአችኋል” ወይም “ልጆቻችሁን አስገድደው ይወስዱባችኋል” (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
“ማንም በመንገዶቻችሁ ላይ አይራመድም” አልባ ይሆናሉ ማለት ማንም በዚያ አይኖርም ማለት ነው
“እንደዚህ በሚቀጣበት ጊዜ” ወይም “እንደዚህ ቢቀጣችሁ”
ቅጣቱን መቀበል ለዚያ ተገቢ ምላሽ መስጠት ነው:: እዚህ ተገቢ ምላሽ እግዚአብሔርን መታዘዝ ነው:: አት: “አሁንም ቅጣቴን አልተቀበላችሁም” ወይም “አሁንም አልታዘዛችሁኝም” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
መሄድ ባሕሪይን ይወክላል:: እርሱን በማመጽ መሄድ ማለት እርሱን ማመጽ ወይም እርሱን መቃወም ማለት ነው አት፡ “አምጸውብኛል” ወይም “ተቃውመውኛል” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
መሄድ ባሕሪይን ይወክላል:: እነርሱን በማመጽ መሄድ ማለት እነርሱን ማመጽ ወይም እርሱን መቃወም ማለት ነው አት፡ “ እኔም አምጽባችኋለሁ” ወይም “እቃወማቸዋለሁ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ቁጥር 7 ፍጹምነትን ይወክላል:: አት: “እኔ ራሴ ብዙ ጊዜ እቀጣችኋለሁ” ወይም “እኔው ራሴ እጅግ አሠቃቂ በሆነ መንገድ እቀጣችኋለሁ”
“ኃጢአቶች” የሚለው ረቂቅ ስም “ኃጢአት” በሚለው ግሥ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “በእኔ ላይ ኃጢአት መሥራታችሁን ስለቀጠላችሁ” (ረቂቅ ስሞችን ይመልከቱ)
እዚህ “ሰይፍ” ሠራዊትን ወይም ከሠራዊት የሚደርስ ውጊያን ይወክላል:: አት: “የጠላት ሠራዊት አመጣበሃለሁ” ወይም “ጠላት እንዲዋጋህ አደርጋለሁ” ( See Metonymy/ ተዛማጅ ባህሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)
እቀጣችኋለሁ
“ቃልኪዳኔን ስላልታዘዛችሁ” ወይም “ቃል ኪዳኔን ስለማትታዘዙ”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “ትሰበሰባላችሁ” ወይም “ትሸሻላችሁ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” “ቁጥጥር ሥር” ማለት ሲሆን እናም በጠላት መሸነፍን ያመለክታል:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “ለጠላቶቻችሁ እጅ አሳልፊ እሠጣችኋለሁ” ወይም “ጠላቶቻችሁ እንዲቆጣጠራችሁ አደርጋለሁ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሰዎች የሰበሰቡትን እህል ማጥፋት ወይም ሰዎች ይህን እንዳያገኙ ማድረግ የምግብ አቅርቦታቸውን ማቋረጥ ተደርጐ በተነግሮአል፡፡ አት፡ “የሰበሰባችሁትን እህል ባጠፋሁ ጊዜ” ወይም “ምግብን እንዳታገኙ ባደረግሁ ጊዜ” (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህም ጥቂት ዱቄት ከመኖር የተነሣ ብዙ ሴቶች የሚያመጡአቸው ለአንድ ምጣድ ብቻ እንደሚሆን ያመለክትል
መስማት እርሱ ያለውን መታዘዝ ይወክላል አት ካለታዘዛችሁ ( See Metonymy/ ተዛማጅ ባህሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)
መሄድ ባህሪይን ያመለክታል አንድን ሰው በማመጽ መሄድ እርሱን ማመጽ ወይም እርሱን መቃወም ነው፡፡ አት፡ ‘አመጻችሁብኝ” ወይም “ተቃወማችሁኝ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
መሄድ ባህሪይን ያመለክታል አንድን ሰው በማመጽ መሄድ እርሱን ማመጽ ወይም እርሱን መቃወም ነው፡፡ አት፡ “እኔ አምጽባችኋለሁ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እዚህ ሰባት እጥፍ መደበኛ ሰባት ጊዜን አያመለክትም እግዚአብሔር የቅጣቱን አሠቃነት መጠን ይጨምራል ማለት ነው (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እነዚህን ለማድረግ ሠራዊትን ስለሚልክ ይህን ራሱ እንደሚያደርግ ተደርጐ ተናግሮአል አት “ለማፍረስ … ለመቁረጥ… በድኖቻችሁን ለመጣል ሠራዊትን እልካለሁ” ( See Metonymy/ ተዛማጅ ባህሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)
ሙት አካሎቻችሁ
በሕይወት ኖረው እንደሞቱ አስመስሎ እግዚአብሔር ጣዖቶቻቸው በድን እንደሆኑ ይናገራል:: አት: “ሕይወት የሌላቸው ጣዖቶቻችሁ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እነዚህ ሰዎች በእግዚአብሔር ፈንታ ጣዖቶቻቸውን ያመለኩባቸው ቦታዎች ናቸው
የእግዚአብሔር በመልካም መዓዛ ሽታ መደሰቱ መሥዋዕቱን በሚያቃጥሉ መደሰቱን ነው:: በዚህ ቦታ ግን ሰዎች መሥዋዕታቸውን ያቀጥላሉ ነገር ግን እግዚአብሔር በእነርሱ አልተደሰተም:: አት: “መሥዋዕቶችን ታቀርባላችሁ ወይም ታቃጥላላችሁ ነገር ግን እኔ አልደሰትባችሁም::” (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህ ጠላቶችን ሊኮ እንደሚዋጋቸው ያመለክታል አት ሊዋጋችሁ የጠላት ሠራዊት እልክባችኋለሁ ወይም በሠይፎቻቸው ለመዋጋት የጠላት ሠራዊት እልክባችኋለሁ ( See Metonymy/ ተዛማጅ ባህሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “ምድራችሁን ትተዋላችሁ እናም ጠላቶቻችሁ ከተሞቻችሁን ያፈርሳሉ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሕዝቡ በየሰባት ዓመቱ ምድሪቱን ባለማረስ የሰንበትን ሕግ መታዘዝ አለባቸው:: እግዚአብሔር ምድሪቱን የሰንበትን ሕግና እረፍት እንደታዘዘ ሰው አድረጐ ይናገራል:: አት: “ከዚያም በሰንበት ሕግ መሠረት ምድሪቱ ታርፋለች” ወይም “ከዚያም የሰንበት ሕግ እንደሚያዝዘው ምድሪቱ አትታረስም” (ሰውኛ አገላለጽ ይመልከቱ)
ያልተታረሰውን መሬት እረፍት እንዳገኘ ሰው አድርጐ እግዚአብሔር ይናገራል:: ምድሪቱ መታረስ የለባትም::
በእነርሱ ልብ ድንጋጤን መስደድ እነርሱን ማሳፈርን ይወክላል:: አት: “እጅግ እንዲታፍሩ አደርጋችኋለሁ”:: (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ሰይፍ የሚወክለው ሰይፍን በመያዝ ሊገድል የተዘጋጀ ሰው ወይም ከጠላት ሠራዊት የሚሆን ውጊያን ነው:: አት: “በሰይፍ ከሚያሳድዳችሁ እንደሚትሸሹ” ወይም “ከጠላት ሠራዊት እንደሚትሸሹ” ( See Metonymy/ ተዛማጅ ባህሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)
እስራኤላዊያን በጉልበት ወደ ጠላቶቻቸው አገር በሚሄዱበት ጊዜ ምን እንደሚሆን እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
ሰይፍ የሚወክለው ሰይፍን በመያዝ ሊገድል የተዘጋጀ ሰው ወይም ከጠላት ሠራዊት የሚሆን ውጊያን ነው:: አት: “በሰይፍ ከሚያሳድዳችሁ እንደሚትሸሹ” ወይም “ከጠላት ሠራዊት እንደሚትሸሹ” ( See Metonymy/ ተዛማጅ ባህሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)
በጠላቶች ፊት መቆምበጠላቶች ጥቃትና ውጊያ አለመውደቅን ያመለክታል:: አት: “በሚዋጉአችሁ ጊዜ ጠላቶቻችሁን ለመቋቋም” ወይም “ጠላቶቻችሁን መልሳችሁ ለመዋጋት” ( See Metonymy/ ተዛማጅ ባህሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የጠላቶቻቸውን ምድር እስራኤላዊያንን እንደሚበላ እንደ አውሬ አድርጐ ይናገራል መቦጫጨቅ የሚለው ቃል አብዛኛዎቹ እስራኤላዊያን በዚያ እንደሚሞቱ ትኩረትን ይሰጣል አት በጠላቶቻችሁ ሀገር ትሞታላችሁ (See Personification/ አንድ ነገር አካል እንዳለው የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
ሳይሞቱ የቀሩት
በኃጢአታቸው መንመነው ማለቅ በኃጢአታቸው ምክንያት መንምነው ማለቅን ያመለክታል
እዚህ አባቶች የቀደሙ አባቶቻቸውን ያመለክታል (See Metonymy/ ተዛማጅ ባህሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)
እዚህ አባቶች የቀደሙ አባቶቻቸውን ያመለክታል ( See Metonymy/ ተዛማጅ ባህሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)
“ለእኔ ታማኝ ባልሆኑበት መንገድ እናም ለእነርሱ መልካም ሆኜ ሳለሁ በእኔ ላይ ያመጹበትን”
መሄድ ባህሪይን ያመለክታል አንድን ሰው በማመጽ መሄድ እርሱን ማመጽ ወይም እርሱን መቃወም ነው፡፡ አት፡ ‘አመጹብኝ” ወይም “ተቃወሙኝ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ እቃወማችኋለሁ የሚለውን ይወክላል አት እቃወማቸዋሁ(ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
እዚህ “ያልተገረዘ ልብ” ሙሉውን ሰው ያመለክታል:: አት: “በልቤ ደንዳናነት ካለመዘዝ ፈንታ ራሳቸውን ቢያዋርዱ” (See Synecdoche)
እዚህ “አስባለሁ” ሆን ብሎ ማሰብን የሚገልጽ ፈሊጣዊ አባባል ነው:: እዚህ ቦታ ቃል ኪዳኑን እንደሚፈጽም ያመለክታል:: አት: በዚያን ጊዜ ከያዕቆብ ከይስሐቅና ከአብርሃም ጋር የገባሁትን ቃል ኪዳኔን እፈጽማለሁ::
እዚህ “አስባለሁ” ሆን ብሎ ማሰብን የሚገልጽ ፈሊጣዊ አባባል ነው:: እዚህ ስለምድሪቱ ያለውን ተስፋ ቃል እንደሚፈጽም ያመለክታል:: አት: “ስለምድሪቱ ያለውን ተስፋ ቃል እፈጽማለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገርና Metonymy/ ተዛማጅ ባህሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “የእስራኤል ሕዝብ ምድራቸውን ይተዋሉ/ይለቅቃሉ ወይም ባዶ ያደርጋሉ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለምድሪቷ አንድ ሰው በእረፍቱ እንደሚደሰት አድረጐ ይናገራል ምክንያቱም በእርስዋ ላይ ዘርን የሚዘራ ወይም ሰብልን የሚያሳድግ አይኖርም ይህም ምድሪቱ ለም እንዲትሆን ያደርጋታል:: አት: “ምድሪቱ በሰንበታት ትጠቀማለች” (ሰውኛ አገላለጽ ይመልከቱ)
ይህ የመታዘዝ በረከቶችና ያለታዘዝ ቅጣቶችን እግዚአብሔር በሲና ተራራ ለሙሴ የተናገረውን መልእክት ያጠቃልላል
እዚህ “አስባለሁ” ሆን ብሎ ማሰብን የሚገልጽ ፈሊጣዊ አባባል ነው:: እዚህ ቦታ ቃል ኪዳኑን እንደሚፈጽም ያመለክታል:: አት: በዚያን ጊዜ ከአባቶቻችሁ ጋር የገባሁትን ቃል ኪዳኔን እፈጽማለሁ:: (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Metonymy/ ተዛማጅ ባህሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)
ይህ የአሕዛብ ማወቅ ነው:: አት: “አሕዛብ እያወቁ” ወይም “አሕዛብ ይህን ያውቃሉ” ( See Metonymy/ ተዛማጅ ባህሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)
የአዛብ ሕዝብን ይወክላል:: አት:” የአሕዛብ ሕዝብ” ( See Metonymy/ ተዛማጅ ባህሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)
በዚህ ዐውድ ስእለቱ ራሱን ወይም ሌላን ሰው ለእግዚአብሔር ለማቅረብ ይሆናል፡፡ ይህ ግልጽ ተደርጐ ሊነገር ይችላል፡፡ አት: “ማንም አንድን ሰው ለእግዚአብሔር ለማቅረብ ቢሳል” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ለእግዚአብሔር ሰውን በመስጠት ፈንታ የተወሰነ ብር ይክፈል አት በሰው ፈንታ እንደሚከተሉት ተመጣጣኝ ዋጋ መሠረት ለእግዚአብሔር ስጦታ ያቅርብ ወይም በሰው ፈንታ እንደሚከተሉት የነሐስ መጠን ይክፈል (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
“የሚከፈል የዋጋ መጠን” ወይም “መከፈል ያለበት”
2ዐ 6ዐ 5ዐ 3ዐ ቁጥሮችን ይመልከቱ
የዘመናዊ ሚዛኖች መለኪያ መጠቀም ካስፈለገ ሁለቱ መንገዶች እነሆ:: አት: “ሃምሳ ሰቅል ብር እያንዳንዳቸው አሥር ግራም የመዘናሉ” ወይም “5ዐዐ ግራም ብር” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሚዛኖችን ይመልከቱ)
የተለያየ ሚዛን ያላቸው ሰቅሎች አሉ:: በተቀደሰው የመገናኛው ድንኳን ውስጥ ሰዎች በመጠቀም ያለባቸው ይህን ሚዛን ነው:: ይህም 11 ግራም ይመዝናል:: አት: “በመቅደሱ የሚጠቀሙበትን ዓይነት ሰቅል ይጠቀሙ” ወይም “ብርን ሲመዝኑ በመቅደሱ የሚጠቀሙበትን ሚዛን ይጠቀሙ” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሚዛኖችን ይመልከቱ)
የዘመናዊ ሚዛኖች መለኪያ መጠቀም ካስፈለገ ሁለቱ መንገዶች እነሆ:: አት: “ሠላሣ ሰቅል ብር እያንዳንዳቸው አሥር ግራም የመዘናሉ” ወይም “3ዐዐ ግራም ብር” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሚዛኖችን ይመልከቱ)
5 20 10 3 ቁጥሮችን ይመልከቱ
“የሚከፈል የዋጋ መጠን” ወይም “መከፈል ያለበት”
የዘመናዊ ሚዛኖች መለኪያ መጠቀም ካስፈለገ ሁለቱ መንገዶች እነሆ:: አት: “ሃያ ሰቅል ብር እያንዳንዳቸው አሥር ግራም የመዘናሉ” ወይም “ሁለት መቶ ግራም ብር” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሚዛኖችን ይመልከቱ)
እድሜ እና ግምቱ የሚሉ አዚህ ተዘለዋል:: ነገርግን ታሳቢ እንደሆኑ መረዳት ተገቢ ነው:: አት “ይህን እድሜ ለሆነ ሴት ግምቱ አሥር ሰቅል ነው”(መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሚዛኖችን ይመልከቱ)
የዘመናዊ ሚዛኖች መለኪያ መጠቀም ካስፈለገ ሁለቱ መንገዶች እነሆ:: አት: “አሥር ሰቅል ብር እያንዳንዳቸው አሥር ግራም የመዘናሉ” ወይም “አንድ መቶ ግራም ብር” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሚዛኖችን ይመልከቱ)
የዘመናዊ ሚዛኖች መለኪያ መጠቀም ካስፈለገ ሁለቱ መንገዶች እነሆ:: አት: “አምስት ሰቅል ብር እያንዳንዳቸው አሥር ግራም የመዘናሉ” ወይም “ሃምሳ ግራም ብር” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሚዛኖችን ይመልከቱ)
የዘመናዊ ሚዛኖች መለኪያ መጠቀም ካስፈለገ ሁለቱ መንገዶች እነሆ:: አት: “ሶስት ሰቅል ብር እያንዳንዳቸው አሥር ግራም የመዘናሉ” ወይም “ሠላሣ ግራም ብር” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሚዛኖችን ይመልከቱ)
ስድሳ ዓመትና ከዚያ በላይ ዕድሜ
6ዐ 15 1ዐ ቁጥሮችን ይመልከቱ
የዘመናዊ ሚዛኖች መለኪያ መጠቀም ካስፈለገ ሁለቱ መንገዶች እነሆ:: አት: “አሥራ አምስት ሰቅል ብር እያንዳንዳቸው አሥር ግራም የመዘናሉ” ወይም “ አንድ መቶ ሃምሳ ግራም ብር” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሚዛኖችን ይመልከቱ)
እድሜ እና ግምቱ የሚሉ አዚህ ተዘለዋል:: ነገርግን ታሳቢ እንደሆኑ መረዳት ተገቢ ነው:: አት “ይህን እድሜ ለሆነ ሴት ግምቱ አሥር ሰቅል ነው”(መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሚዛኖችን ይመልከቱ): Ellipsis/ ዐውዱ ሊገልጽ የሚችሉ ቃላትን ወይም አባባሎችን የመደበቅ ወይም የመዝለል ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “የሚሰጠውን ሰው ለካህኑ ማቅረብ አለበት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
ለያህዌ ለያቸው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “እርሱንና በእርሱ ምትክ የሚቀርበውን” ወይም “ሁለቱ እንስሶች” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እንስሳውን መሥዋዕት አድርጐ ካልተቀበለ ያ እንስሳ በአካል የረከሰ ወይም የቆሸሸ ተብሎ ተገልጾአል :: የተለየ ዓይነት ወይም እንከን ያለበት እንስሳ ስለሆነ ርኩሰ ተብሎአል አት በእርግጥ እግዚአብሔር የማይቀበለው ነው
ይህ አንድ ሰው ሲሸጥ ወይም ሲገዛ እንስሳው የሚያወጣው መደበኛ ዋጋ ነው
እንደገና ሊገዛው ቢፈልግ
አምስተኛ ከአምስት እኩል ክፍሎች አንዱን ነው አት የቤቱን ዋጋ በአምስት ይክፈለው ከእነዚህ እኩል ክፍሎች የአንዱን ክፍል በላዩ ላይ ይጨምር እናም ሁሉን ይክፈል፡፡ (ክፍልፋዮችን ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “ሰውየው ሊዘራ የሚያስፈልገው ዘር መሠን” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እዚህ አንድ ሆሜር ገብስ ዘር የሚወክለው አንድ ሆሜር ገብስ ሊዘራበት የሚችልበትን መሬት ነው:: አት: “አንድ ሆሜር ገብስ ዘር በሙሉ ሊዘራበት የሚጠይቅ መሬት ዋጋ” ወይም “አንድ ሆሜር የገብስ ዘር የሚወስድ መሬት” ዋጋ (See Metonymy/ ተዛማጅ ባህሪይ የሚገልጹ ምትክ ቃላትና አባባሎች ይመልከቱ)See Metonmy)
አንድ ሆሜር 22 ሊትር ነው (መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎችን ይመልከቱ)
ዘመናዊ የክብደት መለኪያዎችን መጠቀም ካስፈለገ ሁለት መንገዶች አሉ:: አት: “የሃምሳ ሰቅል ብር የእያንዳንዱ ሰቅል ዋጋ አሥር ግራም ነው” ወይም “አምስት መቶ ግራም ብር” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሚዛኖችንና ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ይህ በየ5ዐ ዓመት ይደረጋል:: በዘሌዋዊያን 25: 1ዐ “ኢዩቤልዩ” እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
“የተተመነው ዋጋ ይጸናል” ወይም “የተተመነው ዋጋ ተመሣሣይ ሆኖ ይጸናል” አት: “ዋጋው ተመሣሣይ ይሆናል” ወይም “የዋጋው መጠን ሙሉ ይሆናል” (ዘይቤይዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “ከተተመነው ዋጋ ይቀንሳል” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “ሊዋጀው አይችልም” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እርሻውን የሚዋጅበት ጊዜ ግልጽ ሊደረግ ይችላል አት ከኢዩቤልዩ ዓመት በፊት እርሻውን ባይዋጅ (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
“በመመለስ ዓመት” ወይም “መሬት የሚመለስበትና ባሪያዎች ነጻ የሚወጡበት ዓመት” ይህ አይሁዳዊያን መሬትን ለባለመሬቱ የሚመልቱበትና ለባሪያዎች ነጻነትን የሚያውጁበት ዓመት ነው:: በዘሌዋዊያን 25:13 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “አንድ ሰው ሙሉ በሙሉ ለእግዚአብሔር ይሰጠዋል” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱ ሀረጐች ተመሣሣይ ሰው ያመለክታሉ:: የታወቀው መንገድ መሬቱ የተገዛው ከባለርስቱ ነው
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “የሸጠው ሰው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “ካህኑ ዋጋውን ይተምናል” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
የተለያዩ የሰቀል ዓይነቶች አሉ ይህ በቅዱስ ድንኳን መቅደስ ሰዎች ከሚጠቀሙት አንዱ ነው መጽሐፍ ቀዱሳዊ ሚዛኖችን ይመልከቱ
የዚህ ዐረፍተ ነገር ዋና ዓላማ የመቅደሱ ሰቅል ምን ያህል እንደሚመዝን ለመናገር ነው፡፡ ጌራ እስራኤላዊያን ከሚጠቀሙት ሚዛኖች ወይም መለኪያዎች አነስተኛው ነው አት አንድ ሰቅል ሃያ ጌራ ነው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማዛኖችን ይመልከቱ)
ዘመናዊ ሚዛኖችን መጠቀም ካስፈለገ ሁለት መንገዶች አሉ፡፡ አንድ ሰቅል አሥር ግራም ይመዝናል፡፡ (ቁጥሮችንና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሚዛኖችን ይመልከቱ)
“ማንም ለእግዚአብሔር መቀደስ አይችልም”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “በዋጋው ላይ አንድ አምሰተኛ ይጨምር” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “ሰውየው እንስሳውን ካልዋጀው” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “ካለው ለእግዚአብሔር የሰጠውን ማንኛውም ነገር ሰውም ሆነ እንስሳ ወይም በውርስ የተገኘ መሬት አይሸጥም አየዋጅምም” ወይም “አንድ ሰው ካለው ለእግዚአብሔር የሰጠውን ማንኛውም ነገር ሰውም ሆነ እንስሳ ወይም በውርስ የተገኘ መሬት አይሸጥም አይዋጅምም” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“ማንኛውም ሰው ለእግዚአብሔር የሰጠው ማንኛውም ነገር ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ነው”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “ማንም የመዋጀት ካሣ አይከፍልም” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ለምን ሰውየው እንዲጠፋ እንደተወሰነ ግልጽ መደረግ አለበት፡፡ አት ከኃጢአቱ የተነሣ እንዲጠፋ እግዚአብሔር የወሰነው ማንኛውም ሰው (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “ያን ሰው እንዲገደል አድርጉ” ወይም “ያን ሰው ግደሉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“አንድ ሰው ከአሥራቱማንኛውንም መዋጀት ቢፈልግ”
ይህ እንስሳትን የማቆጥሩበትም መንገድ ያመለክታል:: አት: “የእረኛን በትር ከፍ በማድረግ በሥሩ ወደ ሌላኛው ጐን እንስሳት እንዲያልፉ በማድረግ በምትቆጥሩበት ጊዜ” ወይም “እንስሳትን በምትቆጥሩበት ጊዜ” (See Metonymy)
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “አንድ አሥረኛውን ለእግዚአብሔር ቀድሱት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
አያንዳንዱ አሥረኛው
ሁለቱም እንስሳት
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “ሊዋጀው አይችልም” ወይም “መልሶ ሊገዛው አይችልም” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
ይህ ማጠቃለያ ዐረፍተ ነገር ነው:: በቀደሙት ምዕራፎች የተሰጡ ወይም የተነገሩ ትእዛዛትን ያመለክታል::
ይህ ስም በብሉይ ኪዳን ዘመን ለሕዝቡ የገለጠው የራሱ ሥም ነው፡፡እግዚአብሔር የሚለውን ቃል በሚመለከት ትርጉሙን ለማወቅ የትርጉም ቃላቱን ገፅ ይመልከቱ፡፡
በዕብራውያን የቀን አቆጣጠር መሠረት ይሄ ሁለተኛ ወር ነው፡፡በምዕራባውያን የቀን አቆጣጠር መሠረት የመጀመሪያው ቀን የካቲት አጋማሽ አካባቢ ላይ የሚውል ነው፡፡(የዕብራውያን የቀን ወራትንና ተከታታይ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁለተኛው ዓመት” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት የወንዶቹን ስም በመመዝገብ ቁጥራቸውን ማወቅ ማለት ነው፡፡“የእያንዳንዱን ሰው ሥም በመፃፍ ቁጠሯቸው”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሃያ ዓመት ዕድሜ”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ወንዶች በየጦር ክፍሉ መመደባቸውን ያመለክታል፡፡
“ የአንድ ነገድ መሪ”
“ይርዳችሁ” ኤሊሱር፤ሰለሚኤል፤ነአሶን፤ናትናኤል እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ) ፡
እግዚአብሔር የነገድ መሪዎችን ስም መዘርዘር ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የነገድ መሪዎችን ስም መዘርዘር ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የነገድ መሪዎችን ስም መዘርዘር ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ) ፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር የመረጣቸው ሰዎች” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነዚህ ሰዎች አንድ ላይ እንዲሳበሰቡ አድርጓቸው”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡”ስማቸውን የመዘገቧቸው ሰዎች” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በዕብራውያን የቀን አቆጣጠር መሠረት ሁለተኛው ወር ነው፡፡በምዕራባውያን የቀን አቆጣጠር መሠረት የመጀመሪያው ቀን የሚውለው መጋቢት ወር መካከል አካባቢ ይሆናል፡፡ይህንን በዘኁልቁ 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(የዕብራውያን ወርንና የቅደም ተከተል ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
በመሠረቱ ሁለተኛው ዓረፍተ ነገር ከመጀመሪያው ዓረፍተ ነገር ጋር ተመሣሣይነት ያለው ሲሆን እንዲጨመር የተደረገውም ጉዳዩን የበለጠ ግልፅ ለማድረግ ተበሎ ነው፡፡ (ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“በየስማቸው መጥራት” የሚለው የሚያመለክተው “መናገርን.” ነው፡፡ ”እያንዳንዱ ሰው መናገር ነበረበት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡”ስሞቹን ሁሉ ቆጠሩ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ወደ ጦርነት ለመሄድ አቅም ያለው”
“አርባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ተቆጠሩ”የሚለው ቃል በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይሄ ሐረግ በሕዝብ ቆጠራው ወቅት ለብዙ ጊዜያት ተጠቅሷል፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ወንድ ሁሉ ከስሙ አንፃር ….በየወገናቸው፤በየአባቶቻቸው ቤቶች ተቆጠረ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ) 59,300
“ተቆጠሩ”የሚለው ቃል በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይሄ ሐረግ በሕዝብ ቆጠራው ወቅት ለብዙ ጊዜያት ተጠቅሷል፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡ 20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ወንድ ሁሉ ከስሙ አንፃር ….በየወገናቸው፤በየአባቶቻቸው ቤቶች ተቆጠረ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“አርባ ስድስት ሺህ ስድስት መቶ ሃምሳ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ተቆጠሩ”የሚለው ቃል በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይሄ ሐረግ በሕዝብ ቆጠራው ወቅት ለብዙ ጊዜያት ተጠቅሷል፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡ 20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ወንድ ሁሉ ከስሙ አንፃር ….በየወገናቸው፤በየአባቶቻቸው ቤቶች ተቆጠረ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰባ አራት ሺህ ስድስት መቶ ወንዶች” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ተቆጠሩ”የሚለው ቃል በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይሄ ሐረግ በሕዝብ ቆጠራው ወቅት ለብዙ ጊዜያት ተጠቅሷል፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡ 20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ወንድ ሁሉ ከስሙ አንፃር ….በየወገናቸው፤በየአባቶቻቸው ቤቶች ተቆጠረ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሃምሳ አራት ሺህ አራት መቶ ወንዶች” (ኦሪት ዘኁልቁን ይመልከቱ)
“ተቆጠሩ”የሚለው ቃል በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይሄ ሐረግ በሕዝብ ቆጠራው ወቅት ለብዙ ጊዜያት ተጠቅሷል፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ወንድ ሁሉ ከስሙ አንፃር ….በየወገናቸው፤በየአባቶቻቸው ቤቶች ተቆጠረ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሃምሳ ሰባት ሺህ አራት መቶ ወንዶች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ተቆጠሩ”የሚለው ቃል በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይሄ ሐረግ በሕዝብ ቆጠራው ወቅት ለብዙ ጊዜያት ተጠቅሷል፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ወንድ ሁሉ ከስሙ አንፃር….በየወገናቸው፤በየአባቶቻቸው ቤቶች ተቆጠረ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“አርባ ሺህ አምስት መቶ ወንዶች” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ተቆጠሩ”የሚለው ቃል በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይሄ ሐረግ በሕዝብ ቆጠራው ወቅት ለብዙ ጊዜያት ተጠቅሷል፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ወንድ ሁሉ ከስሙ አንፃር….በየወገናቸው፤በየአባቶቻቸው ቤቶች ተቆጠረ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“አርባ ሺህ አምስት መቶ ወንዶች” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ተቆጠሩ”የሚለው ቃል በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይሄ ሐረግ በሕዝብ ቆጠራው ወቅት ለብዙ ጊዜያት ተጠቅሷል፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ወንድ ሁሉ ከስሙ አንፃር….በየወገናቸው፤በየአባቶቻቸው ቤቶች ተቆጠረ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሠላሳ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ተቆጠሩ”የሚለው ቃል በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይሄ ሐረግ በሕዝብ ቆጠራው ወቅት ለብዙ ጊዜያት ተጠቅሷል፡፡ይሄንን በኦሪት በኦሪት ዘኁልቁ 1፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ወንድ ሁሉ ከስሙ አንፃር….በየወገናቸው፤በየአባቶቻቸው ቤቶች ተቆጠረ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሠላሳ አምስት ሺህ አራት መቶ ወንዶች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ተቆጠሩ”የሚለው ቃል በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይሄ ሐረግ በሕዝብ ቆጠራው ወቅት ለብዙ ጊዜያት ተጠቅሷል፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ወንድ ሁሉ ከስሙ አንፃር…. በየወገናቸው፤በየአባቶቻቸው ቤቶች ተቆጠረ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስድሣ ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ቆጠሩ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ተቆጠሩ”የሚለው ቃል በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይሄ ሐረግ በሕዝብ ቆጠራው ወቅት ለብዙ ጊዜያት ተጠቅሷል፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ወንድ ሁሉ ከስሙ አንፃር….በየወገናቸው፤በየአባቶቻቸው ቤቶች ተቆጠረ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“አርባ አንድ ሺህ አምስት መቶ ቆጠሩ”
“ተቆጠሩ”የሚለው ቃል በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይሄ ሐረግ በሕዝብ ቆጠራው ወቅት ለብዙ ጊዜያት ተጠቅሷል፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ወንድ ሁሉ ከስሙ አንፃር ….በየወገናቸው፤በየአባቶቻቸው ቤቶች ተቆጠረ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሃምሳ ሶስት ሺህ አራት መቶ ቆጠሩ”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ተቆጠሩ”የሚለው ቃል በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይሄ ሐረግ በሕዝብ ቆጠራው ወቅት ለብዙ ጊዜያት ተጠቅሷል፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ወንድ ሁሉ ከስሙ አንፃር ….በየወገናቸው፤በየአባቶቻቸው ቤቶች ተቆጠረ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስድስት መቶ ሶስት ሺህ አምስት መቶ ሃምሣ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴና አሮን ከሌዊ ወገን የሆኑትን ሰዎች አልቆጠሩም” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
በአንዳንድ ቋንቋዎች ይሄ ፍዝ ግሥ ነው፡፡አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ይሄ በተለየ መንገድ ሊፃፍ ይችላል፡፡”ከሌዊ ወገን የሆኑቱ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የሌዊ ወገን” የሚያመለክተው በሌዊ ነገድ ውስጥ ያሉትን ሰዎች ሁሉ ነው፡፡“የሌዊን ወገን አትቁጠረው” (ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
የማደሪያው ድንኳን በዚህ ረዥም ሥም የሚጠራበት ምከኒያት እግዚአብሔር የምሥክሩን ሕግ ያስቀመጠው እዚያ ውስጥ በመሆኑ ነው፡፡
“በእርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የመገናኛ ድንኳኑን ነው፡፡
ጉዞ በሚጀምሩበት ወቅት ማደሪውን የመሸከም ኃላፊነት የእነርሱ ነበር፡፡ “በምትጓዙበት ወቅት ሌዋውያን ማደሪያውን መሸከም ይኖርባቸዋል” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት ድንኳኖቻቸውን በማደሪያው ዙሪያ ይተክላሉ ማለት ነው፡፡“ድንኳኖቻቸውን በዙሪያው መትከል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ማደሪያው በሚያርፍበት ወቅት” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እንግዳ የሆነ ሰው መገደል ይኖርበታል” ወይም “ወደ ማደሪያው አካባቢ የሚመጣን እንግዳ ሰው መግደል ይኖርባችኋል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ትልቅ ባንዲራ
“የጦር ክፍሎቹ”
ማደሪያው በዚህ ረዥም ሥም የተጠራበት ምክኒያት የእግዚአብሔር ሕግ ያለበት ምሥክሩ በውስጡ በመቀመጡ ነው፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡50 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
እዚህ ላይ ቁጣው በእነርሱ ላይ ስለማይወርድ እሥራኤላውያንን እንደማይቀጣቸው ነው የሚናገረው፡፡“መውረድ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ቁጣው በእነርሱ ላይ ተግባራዊ የመሆኑን ጉዳይ ነው፡፡ “በቁጣዬ የእሥራኤልን ሕዝብ እንዳልቀጣ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እሥራኤላውያን ሊያደርጉት ስለሚገባቸው ነገር ለሙሴ የተናገረ ሲሆን ሙሴ ደግሞ ለእሥራኤላውያን ትዕዛዙን አስተላለፈ፡(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የአባቶች ቤቶች ምልክቶች” የሚባሉት ነገዶች በአራት ትላልቅ ቡድኖች የሚከፋፈሉበት ሁኔታ ነው፡፡እያንዳንዳቸው የተከፈሉት የአባቶች ቤቶች በአንድ ላይ መስፈር ነበረባቸው፡፡የአባቶች ቤቶች ወይም ነገዶች የሚለዩት በሚይዙት ዓርማ ነው፡፡
እያንዳንዱ ዘመድ አዝማድ ከዓርማቸው አንፃር ለእነርሱ መቀመጫ እንዲሆን የተመደበላቸው የመሥፈሪያ ቦታ ነበራቸው፡፡
ምልክት ትልቅ ባንዲራ ነው፡፡
“የአባቶች ቤቶች ምልክቶች” ማለት ነገዶች በትላልቅ ቡድኖች የሚከፋፈሉበት ነው፡፡እያንዳንዱ ነገድ በአንድነት ላይ እንዲሰፍር የሚታዘዝ ሲሆን እነርሱን የሚወክል ዓርማ ነበራቸው፡፡በኦሪት ዘኀልቁ 2፡2 ላይ የአባቶች ቤቶች ምልክቶች የሚለውን እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
በዘኁልቁ 1፡7 ላይ ይሄንን እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ሰባ አራት ሺህ ስድስት መቶ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እያንዳንዱ ነገድና ሠራዊቱ የት ሥፍራ ላይ እንደሚሰፍሩ ለሙሴ መንገሩን ይቀጥላል፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ሃምሣ ሰባት ሺህ አራት መቶ” ይሄ የሚያመለክተው የሰዎቹን ቁጥር ነው፡፡“57,400” (ቁጥሮች የሚለውንና ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ሃምሣ ሰባት ሺህ አራት መቶ” ይሄ የሚያመለክተው የሰዎቹን ቁጥር ነው፡፡“57,400” (ቁጥሮች የሚለውንና ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
“ቁጥሩ በአጠቃላይ አንድ መቶ ሰማንያ ስድሰት ሺህ አራት መቶ ነው፡፡”ይሄ ቁጥር በየአባቶቻቸው በቶች ምልክት ሥር የሰፈሩትን የይሁዳ ነገድ ሰዎች የሚያካትት ነው፡፡ “በይሁዳ ዓርማ ሥር የሰፈሩት ሰዎች ቁጥር 186,400 ነው፡፡”
ይሄ የሚያመለክተው ከመገናኛ ድንኳኑ በስተ ምሥራቅ በኩል የሚሰፍሩትን የይሁዳ፤የይሳኮርና የዛብሎንን ነገዶች ነው፡፡
ይሄ ማለት እሥራኤላውያን ከሠፈራቸው መንቀሳቀስ በሚጀምሩበት ወቅት ሌሎች ነገዶች ከመንቀሳቀሳቸው በፊት የይሁዳ ነገድ ከፊታቸው በመቅደም መጓዝ ይጀምራል ማለት ነው፡፡“በጉዞ ወቅት የይሁዳ ነገድ ቀዳሚ ይሆናል፡፡” ወይም “እሥራኤላውያን የሰፈሩበትን ቦታ በሚለቁበት ወቅት እነዚያ ነገዶች የመጀመሪያዎቹ ይሆናሉ” (ቁጥሮች የሚለውንና በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እያንዳንዱ ነገድና ሠራዊቱ የት ሥፍራ ላይ እንደሚሰፍሩ ለሙሴ መንገሩን ይቀጥላል፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“በየአባቶቻቸው በቶች ምልክት”ማለት አራት ነገዶች በትላልቅ ቡድኖች የሚከፋፈሉበት ሁኔታ ነው፡፡እያእንዳንዱ ነገድ በአንድ ላይ እንዲሰፍር የሚታዘዝ ሲሆን እነርሱን የሚወክል ዓርማ ነበራቸው፡፡በኦሪት ዘኀልቁ 2፡2 ላይ በየአባቶቻቸው በቶች ምልክት የሚለውን እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
የዚህን ሰው ሥም በዘኁልቁ 1፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“አርባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ” ይሄ የሚያመለክተው የሰዎችን ቁጥር ነው፡፡“46,500”(ቁጥሮች የሚለውንና ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እያንዳንዱ ነገድና ሠራዊቱ የት ሥፍራ ላይ እንደሚሰፍሩ ለሙሴ መንገሩን ይቀጥላል፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በዘኁልቁ 1፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ሃምሳ ዘጠኝ ሺህ ሶስት መቶ”ይሄ የሚያመለክተው የሰዎችን ቁጥር ነው፡፡ “59,300” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እያንዳንዱ ነገድና ሠራዊቱ የት ሥፍራ ላይ እንደሚሰፍሩ ለሙሴ መንገሩን ይቀጥላል፡፡(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“አርባ አምስት ሺህ ስድስት መቶ ሃምሣ” ይሄ የሚያመለክተው የሰዎችን ቁጥር ነው፡፡ “45,650” (ቁጥሮች የሚለውንና ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
“የተቆጠሩት ሰዎች በአጠቃላይ … አንድ መቶ ሃምሣ አንድ ሺህ አራት መቶ ሃምሣ ናቸው” ይሄ ቁጥር በሮቤል የአባቶቻቸው በቶች ዓርማ ሥር የሰፈሩትን ወንዶች ሁሉ የሚያካትት ቁጥር ነው፡፡“በተከፋፈሉበት ክፍል መሠረት በሮቤል የአባቶቻቸው በቶች ምልክት ሥር የሰፈሩት ወንዶች ሁሉ ቁጥር 151,450 ነው፡፡” (ቁጥሮች የሚለውንና ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት እሥራኤላውያን ሠፈራቸውን ለቀው መጓዝ በሚጀምሩበት ወቅት የሮቤል ሠፈር ከይሁዳ በመቀጠል ጉዞውን ይቀጥላል ማለት ነው፡፡“በጉዞ ወቅት የሮቤል ሠፈር ሁለተኛ በመሆን ጉዞውን ይጀምራል”ወይም “እሥራኤላውያን ሠፈሩን ለቅቀው በሚሄዱበት ወቅት እነዚያ ነገዶች በሁለተኛ ረድፍነት መጓዝ ይቀጥላሉ”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት በሚጓዙበት ወቅት የመገናኛው ድንኳን ሌዋውያን ተሸክመውት በነገዶቹ መካከል መጓዝ ይኖርበታል ማለት ነው፡፡
“እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው አሥራ ሁለቱን ነገዶች ነው፡፡
እያንዳንዱ ግለሰብ የራሱ የሆነ ምልክት ወይም ዓርማ ሊኖረው አይችልም፡፡ይሄ የሚያመለክተው የነገዱን ምልክት ነው፡፡ “በነገዱ ዓርማ” (ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እያንዳንዱ ነገድና ሠራዊቱ የት ሥፍራ ላይ እንደሚሰፍሩ ለሙሴ መንገሩን ይቀጥላል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“በየአባቶቻቸው በቶች ዓርማ ሥር” ማለት ነገዶቹ የተከፋፈሉባቸው አራት ትላልቅ ቡድኖች ናቸው”እያንዳንዱ ነገድ ከዓርማው አንፃር አንድ ላይ እንዲሰፍር ይታዘዝ ነበር“የአባቶች ቤቶች የሚወከሉት በዓርማ ነው፡፡በኦሪት ዘኁልቁ 2፡2 ላይ “ዓርማ” የሚለውን እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“አርባ ሺህ አምስት መቶ”ይሄ የሚያመለክተው የሰዎቹን ቁጥር ነው፡፡ “40,500” (ቁጥሮች የሚለውንና ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እያንዳንዱ ነገድና ሠራዊቱ የት ሥፍራ ላይ እንደሚሰፍሩ ለሙሴ መንገሩን ይቀጥላል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ከኤፍሬም ነገድ በመቀጠል የምናሴ ነገድ ይከተላል ማለት ነው፡፡
“ሰላሣ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ” ይሄ የሚያመለክተው የሰዎቹን ቁጥር ነው፡፡“32,200 ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውንና ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እያንዳንዱ ነገድና ሠራዊቱ የት ሥፍራ ላይ እንደሚሰፍሩ ለሙሴ መንገሩን ይቀጥላል፡፡(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ሰላሣ አምስት ሺህ አራት መቶ” ይሄ የሚያመለክተው የሰዎቹን ቁጥር ነው፡፡“35,400 ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውንና ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እያንዳንዱ ነገድና ሠራዊቱ የት ሥፍራ ላይ እንደሚሰፍሩ ለሙሴ መንገሩን ይቀጥላል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“የተቆጠሩት አንድ መቶ ስምንት ሺህ አንድ መቶ ነበሩ” ”ይሄ ቁጥር በኤፍሬም የአባቶች ቤቶች ዓርማ ሥር የሰፈሩትን የነገድ ሰዎች የሚያካትት ነው፡፡ “በኤፍሬም ዓርማ ሥር የሰፈሩት ሰዎች ቁጥር 108,100 ነበር፡፡” (ቁጥሮች የሚለውንና በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት እሥራኤላውያን ከሰፈራቸው ሲንቀሳቀሱ የኤፍሬም ነገድ ከይሁዳና ከሮቤል በመቀጠል ጉዞውን ይጀምራል ማለት ነው፡፡“ጉዞ በሚጀመርበት ወቅት የኤፍሬም ሠፈር ሶስተኛ ሆኖ ጉዞውን ይቀጥላል” ወይም “እሥራኤላውያን የሰፈሩበትን ሥፍራ በሚለቅቁበት ወቅት እነዚያ ነገዶች ቀጥለው ይለቅቃሉ” (ተከታታይ ቁጥሮችንና በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው በዳን ነገድ ምልክት ሥር የሚገኙትን የዳን፤የአሴርና የንፍታሌምን ሠራዊቶች ነው፡፡ “በዳን ምልክት ሥር የሚሰፍሩ ሠራዊቶች” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በዘኁልቁ 1፡12 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ስድሳ ሁለት ሺህ ሰባት መቶ” ይሄ የሚያመለክተው የሰዎቹን ቁጥር ነው፡፡“62,700 ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውንና ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እያንዳንዱ ነገድና ሠራዊቱ የት ሥፍራ ላይ እንደሚሰፍሩ ለሙሴ መንገሩን ይቀጥላል፡፡(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“አርባ አንድ ሺህ አምስት መቶ” ይሄ የሚያመለክተው የሰዎቹን ቁጥር ነው፡፡“41,500” (ቁጥሮች የሚለውንና ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እያንዳንዱ ነገድና ሠራዊቱ የት ሥፍራ ላይ እንደሚሰፍሩ ለሙሴ መንገሩን ይቀጥላል፡፡ (ቁጥሮች የሚለውንና ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ሃምሣ ሶስት ሺህ አራት መቶ”ይሄ የሚያመለክተው የሰዎችን ቁጥር ነው፡፡“53,400” (ቁጥሮች የሚለውንና ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እያንዳንዱ ነገድና ሠራዊቱ የት ሥፍራ ላይ እንደሚሰፍሩ ለሙሴ መንገሩን ይቀጥላል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“የተቆጠሩት ሁሉ …አንድ መቶ ሃምሣ ሰባት ሺህ ስድስት መቶ” ”ይሄ ቁጥር በዳን የአባቶች ቤቶች ምልክት ሥር የሰፈሩትን የነገድ ሰዎች የሚያካትት ነው፡፡“በዳን ምልክት ሥር የሰፈሩት የሰዎቸ ቁጥር 157,600” (ቁጥሮች የሚለውንና በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴና አሮን ሁሉንም ቆጠሯቸው”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡
“ስድስት መቶ ሶስት ሺህ አምስት መቶ ሃምሣ ናቸው፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ወደሌላ ሥፍራ መቼ መንቀሳቀስ እንዳለባቸው ነው፡፡“መጓዝ ሲጀምሩ ከሠፈራቸው ይወጡ ነበር” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚሀ ላይ ፀሐፊው “አሁን” የሚለውን ቃል የተጠቀመው አዲስ የታሪክ ዘገባን መናገር ሲጀምር ነው፡፡
“ናዳብ በኩር ነበር፡፡
እነዚህ የሰው ሥሞች ናቸው፡፡(ስሞችን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴ የቀባቸውና የቀደሳቸው” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የእዚህን ሰዎች ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 3፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ሞቱ”የሚለው ቃል በድንገት ሞቱ ለማለት ነው፡፡ “በእግዚአብሔር ፊት ድንገት ሞቱ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን መገኘት ነው፡፡ማለትም የሚከናወነውን ነገር ሁሉ እግዚአብሔር ይመለከት ነበር ለማለት ነው፡፡“በእግዚአብሔር ህልውና ፊት” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እሣት”የሚለው ቃል “የሚቃጠል መሥዋዕት”የሚለውን ሃሣብ ለመግለፅ የዋለ ቃል ነው፡፡“እግዚአብሔር ያልተቀበለውን የሚቃጠል መሥዋዕት አቀረቡ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ነገድ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የነገዱን ሰዎች ነው፡፡“የሌዊን ነገድ ሰዎች አቅርብ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት በእነርሱ ምትክ ነገሮችን ተግባራዊ ማድረግ ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ “የእሥራኤል ነገዶች”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡“የእሥራኤልን ሕዝብ እርዱ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“ማካሄድ”የሚለው ቃል ትርጉም “ማገልገል” ማለት ነው፡፡“በመገናኛ ድንኳኑ ውስጥ አገልግሎትን በመሥጠት የእሥራኤልን ነገዶች ሊያግዟቸው ይገባል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“የመገናኛ ድንኳን ሥራ”
“አንተ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሴን ነው፡፡
ይሄ በድጊጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሉ በሙሉ ሰጥቻቸዋለሁ፡፡”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እዚያ አጠገብ የሚደርስ ማንኛውንም እንግዳ ሰው መግደል አለባችሁ” ወይም “እዚያ አካባቢ የሚደርስ ሌላ ሰው ሞት ይጠብቀዋል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ፍቺ ግልፅ ሊደረግ ይችላል፡፡“ማንኛውም ወደ መገናኛ ድንኳኑ የሚቀርብ እንግዳ ሰው” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“አዳምጥ”ወይም “ለምነግርህ ነገር ትኩረት ስጥ”
“ሌዋውያንን መርጫለሁ”
እግዚአብሔር ወንድ የሆኑ ትውልዶችን እንዲቆጥር ሙሴን እያዘዘው ነው፡፡“ወንድ የሆኑትን ቁጠር” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን አንድ ላይ በመቀናጀት የቀረቡት እግዚአብሔርን ስለመታዘዙ አፅንዖት ለመስጠት ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሌዊ ትውልዶች የሥም ዝርዝር ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ፀሐፊው “ሲወርድ ሲዋረድ”ሲል አገላለለፁ ልክ “እየመጡ” እንደሆነ ዓይነት ይመስላል፡፡“ሲወርድ ሲዋረድ የሚመጡ ነገዶች” “የጌድሶን ትውልድ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ፀሐፊው በእንቅስቃሴ ላይ ያሉ ይመስል የሚወርዱ ብሎ ይናገራል፡፡“እየተንቀሳቀሰ የሚመጣ ይመስል” ወይም “ከጌድሶን ወገን ትውልድ ሲወርድ ሲዋረድ የመጡ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ሎቤናውያን” እና “ሰሜአውያን”በየትውልዳቸው ከአባቶቻቸው ቤቶች ሥም አንፃር የሚጠሩበት ሥም ነው፡፡ “ጌድሶናውያን” ከጌድሶን ትውልድ የመጡ ሰዎች ሥም ነው፡፡((ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ))
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴ ዕድሜያቸው ከአንድ ወር ጀምሮ ያሉትን ወንዶች ሁሉ ቆጠረ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰባ አምስት መቶ”ወይም “ሰባት ሺህ አምስት መቶ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“በመገናኛ ድንኳኑ ደጃፍ ያለው መጋረጃ”
“ማለትም ማደሪያውንና መሠዊያውን የሚከብበው አደባባይ”
እነዚህ ከቀአት ወገን የሆኑ የነገዶች ሥም ዝርዝር ነው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 3፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴ 86,000 ሺህ ወንዶችን ቆጠረ”
“ሰማንያ ስድስት ሺህ”(ኦሪት ዘኁልቁን ይመልከቱ)
“አንድ ወር ከሞላው ጀምሮ ከዚያ በላይ”
እነዚህ ቁጥሮች ከቀአት ዝርያ ስለመጡት ነገዶች መረጃን ይሰጠናል፡፡“(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ካህናት ለአገልግሎታቸው የሚጠቀሙባቸው የተቀደሱ ዕቃዎች”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ከሜራሪ ዝርያ የመጡ የነገዶች ሥም ዝርዝር ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይቸላል፡፡“ሙሴ 6,200 ወንዶችን ቆጠረ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስድስት ሺህ ሁለት መቶ ወንዶች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ትናንሽ እንጨቶችን አንድ ላይ በማድረግ የግድግዳዎች ወይም የበሮች የተወሰኑ ክፍሎች የሚሰሩበት ነው፡፡
እነዚህ ለሕንፃው ጥንካሬን የሚሰጡ ደጋፊ ርብራቦች ናቸው፡፡
ምሰሶ ከእንጨት የተሰራ ሆኖ ወደላይ ቀጥ ብሎ የሚቆምና ቤትን ለመደገፍ ጥቅም ላይ የሚውል ነገር ነው፡፡
መሰረቶች ምሰሶዎች በቦታቸው ላይ ፀንተው እንዲቆሙ የሚያደርጉ ነገሮች ናቸው፡፡
ይሄ ማለት ርብራቦቹን፤ማቆሚያዎቹንና መሠረቶቹን ለማገናኘት የሚጠቅሙ ቁሣቁሶች ሁሉ ናቸው፡፡
እዚህ ላይ “ካስማዎቹ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ምሰሶዎቹንና አውታሮቹን ነው፡፡
እዚህ ላይ “የእርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው አሮንን ነው፡፡
ይሄ የመገናኛው ድንኳን የምሥራቅ አቅጣጫ ነው፡፡“ፀሐይ በሚወጣበት ምሥራቅ አቅጣጫ” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“መፈፀም”የሚለው አሕፅሮተ ሥም ሲሆን እንደ ሥም ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሥራዎችን ማከናወን” (አሕፅሮተ ሥምን የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ወደ መቅደሱ የሚጠጋውን እንግዳ ሰው ግደሉ”ወይም “ወደ መቅደሱ የሚጠጋ ማንኛውም ልዩ ሰው መገደል ይኖርበታል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“22,000 ሰዎች” ወይም ”22,000 ወንዶች“ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው የሌዋውያንን እንስሳት ነው፡፡“የሌዋውያንን ከብቶች ሁሉ መውሰድ ይኖርብሃል፡፡”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“በኩር የሆኑትን ወንዶች ሁሉ”
“ሃያ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ሰባ ሶስት” ወንዶች“(ቀጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“መዋጀት”የሚለው ስም(ሰዋሰው) “መዋጀት”በሚለው ግሥ ሊተረጎም ይችላል፡፡“መዋጀት”(አሕፅሮተ ሥምን የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁለት መቶ ሰባ ሶስት የበኩር ልጆች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“የእሥራኤል ወንድ የበኩር ልጆች”
አንድ ሰቅል በግምት ከ11 ግራም ጋር የሚሰተካከል ነው፡፡“55 ግራም አካባቢ”(የመፅሐፍ ቅዱስ ሚዛንና የመፅሐፍ ቅዱስ ገንዘብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት ከአጠቃላይ የሌዋውያን ቁጥር ይልቅ በእሥራኤል ውስጥ በሚገኙ ለሎች ነገዶች ውስጥ 273 ወንዶች አሉ ማለት ነው፡፡
ይሄ ማለት የሰቅሉ ሚዛን ቤተመቅደስ ውስጥ ከሚገኙት ጋር ተመሳሳይነት ሊኖረው ይገባል ማለት ነው፡፡“ለሰቅሉ ሚዛን መለኪያ የምታደርገው ቤተመቅደሱ ውስጥ ካለው ጋር በማስተያየት ነው”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሃያ አቦሊ”አንድ አቦሊ ከ .57 ኪሎ ግራም ጋር ተመጣጣኝነት ያለው ነው፡፡(ቁጥሮች የሚለውንና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ገንዘብ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሴ የሰበሰባቸውን ሰቅሎች ነው፡፡“ለመቤዣቸው የሰበሰብከው ገንዘብ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ “መቤዠት”የሚለው ስም(ሰዋሰው) “ተቤዠ”በሚል ሥም ሊተረጎም ይችላል፡፡“መቤዠት”(አሕፅሮተ ሥምን የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ ሺህ ሶስት መቶ ስድሣ አምስት ሰቅሎች”አንድ ሰቅል 11 ግራም አካባቢ ነው፡፡“ከላይ የተጠቀሱት የሰቅሎች ሚዛን 15 ኪሎ ግራም ብር አካባቢ ይሆናል”(ቁጥሮች የሚለውንና መፅሐፍ ቅዱሳዊ ገንዘብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ሙሴ የሰበሰበውን ገንዘብ ነው፡፡
እዚህ ላይ “የእርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው አሮንን ነው፡፡
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ተቀናጅተው የተነገሩትም ለጉዳዩ አፅንኦት ለመስጠት ሲባል ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የእግዚአብሔር ቃል” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለሙሴ የተናገረውን እግዚአብሔርን ነው፡፡(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 3፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ከ30 እስከ 50 ዓመት ድረስ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ጉባዔ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በመገናኛው ድንኳን ውስጥ እየሰሩ ያሉትን ሰዎች ነው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በተለየ ሁኔታ ለእኔ የመረጥኩትን”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሠፈር”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በሠፈሩ ውስጥ የሚገኙትን ሰዎች ነው፡፡“ሰዎቹ ዝግጅት በሚያደርጉበት ወቅት” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ሰዎች ወደ ሌላ ሥፍራ መጓዛቸውን ነው፡፡“ወደ ሌላ ሥፍራ መጓዝ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ቅድስተ ቅዱሳኑን ከቅዱስ ቦታ የሚለየውን ነው፡፡
የመገናኛ ድንኳኑን እንዲሸከሙ ለማስቻል መሎጊያዎቹ ከመገናኛው ድንኳኑ ጎን በቀለበት ውስጥ እንዲገቡ ይደረጋል፡፡ይሄ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“መሎጊያዎቹን ከመገናኛ ድንኳኑ ጎን በሚገኙት ቀለበት ውስጥ አስገባቸው” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሕብስቱ የእግዚአብሔርን ሕልውና የሚወክል ነው፡፡“የእግዚአብሔር የመገኘት ሕብስት” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“በእርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰማያዊውን መጎናፀፊያ ነው፡፡
የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ፍቺ የበለጠ ግልፅ ሊሆን ይችላል፡፡“ወጪቶችና” እና“ፅዋዎች”የመጠጥ ቁርባንን ለማቅረብ አገልግሎት ይሰጡ ነበር፡፡” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነርሱን የሚለው ቃል ወጭቶቹን፤ጭልፋዎቹን፤ፅዋዎቹንና መቅጃዎቹን የሚያመለክት ነው፡፡
እንጀራ ዘወትር ሊኖር ይገባል፡፡
“ቀይ ልብስ”
ጠረጴዛውን መሸከም ይችሉ ዘንድ መሎጊያዎቹ በጠረጴዛው ጠርዞች ላይ በቀለበት ውስጥ እንዲገቡ ይደረጋሉ፡፡ይሄ የበለጠ እንዲብራራ ማድረግ ይቻላል፡፡“መሎጊያዎቹን በጠረጴዛው ጠርዞች ላይ በቀለበት ውስጥ አስገቡት” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“በአስቆጣ ቁርበት..መሸፈን ይኖርባቸዋል”
“መሸከም ይችሉ ዘንድ እነዚህን ነገሮች ሁሉ በመሸከሚያ ላይ ማድረግ ይኖርባቸዋል”
ጠረጴዛውን መሸከም ይችሉ ዘንድ መሎጊያዎቹ በመሠዊያው አጠገብ ባለው ሥፍራ ላይ በቀለበት ውስጥ እንዲገቡ ይደረጋሉ፡፡“የመሸከሚያ መሎጊያዎቹን በመሠዊያው ጎን ባሉት ቀለበቶች ላይ አስገቧቸው፡፡” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ዕቃዎችን ለመሸከም እንዲቻል ከመሎጊያዎች የተሰራ አራት ማዕዘን እንጨት፡፡
“ሥራ”የሚለው ቃል አሕፅሮተ ሥም ሲሆን “ማገልገል” በሚለው ሥም ሊገለፅ የሚችል ነው፡፡“እግዚአብሔርን በመቅደስ ውስጥ በሚያገለግሉበት ወቅት ጥቅም ላይ የሚውል” (አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
“ሥራ”የሚለው ቃል (አሕፅሮተ ሥም ሲሆን “ማገልገል” በሚለው ሥም(ሰዋሰው) ሊገለፅ የሚችል ነው፡፡“ “በመሠዊያው ላይ አገልግሎት በሚካሄድበት ወቅት” (አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ))
መሠዊያውን መሸከም ይችሉ ዘንድ መሎጊያዎቹ በመሠዊያው አጠገብ በሚገኙት ቀለበቶች ውስጥ እንዲገቡ ይደረጋሉ፡፡ይሄንን የበለጠ ማብራራት ይቻላል፡፡“የመሸከሚያ መሎጊያዎቹን በመሠዊያዎቹ ጎን ባሉት ቀለበቶች ውስጥ አስገቧቸው” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ቤተመቅደሱ የሚያመለክተው አሮንና ልጆቹ በልብሶችና በቆዳዎች የሸፈኗቸውን ዕቃዎች ሁሉ ነው፡፡“የቤተመቅደሱን ዕቃዎች ሁሉ መሸከም” (ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሠፈር የሚለው ቃል የሚያመለክተው በሠፈሩ ውስጥ ያሉትን ሰዎች ሁሉ ነው፡፡“ሰዎች ወደፊት በሚጓዙበት ወቅት” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 3፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“የተቀደሰውን ዕቃ”
እዚህ ላይ “ብርሃን”የሚለው ቃል የሚያመለከተው “መብራትን”ነው፡፡“ለመብራቶቹ የሚያስፈልግ ዘይት” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“መጠበቅ” የሚለው አሕፅሮተ ሥም እንደ ሥም(ሰዋሰው) ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሚጠብቁት ሰዎች” (አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው የቀአትን የዘር ሐረግ ነው፡፡በኦሪት ዘኁልቁ 3፡27 ላይ ይሄንን እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ ሐረግ የሚያመለክተው የቀአታውያንን ሞት ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ከሌዋውያን ወገን ፈፅሜ እንዳጠፋቸው ምክኒያት የሚሆኑትን ነገሮች የሚያደርጉትን ሁሉ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ሐረግ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ቀጥሎ ስለሚናገረው ነገር ነው፡፡ሙሴ ቀአታውያን እንዳይጎዱ ለመከላከል ወደ ቅድስተ ቅዱሳኑ እንዳይገቡ ያግዳቸዋል፡፡
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ተቀናጅተው የቀረቡትም ለጉዳዩ አፅንኦት ለመስጠት ሲባል ነው፡፡
ይሄ የሚያመለክተው ወንዶችን ብቻ ነው፡፡“የጌድሶን የወንድ ትውልዶች” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 3፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ከ30 ዓመት እስከ 50 ዓመት”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“የተሰባሰቡት“የሚለው ቃል የሚያመለክተው በመገናኛ ድንኳኑ ውስጥ ለሥራ የቀሩትን ሰዎች ነው፡፡ይህንን ሐረግ በኦሪት ዘኁልቁ 4፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ ዓረፍተ ነገር የሚቀጥሉት ቁጥሮች ስለ ምን እንደሚናገሩ መግለጫ የሚሰጥ ነው፡፡
ይሄ የሚያመለክተው የጌድሶናውያንን ትውልድ ነው፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 3፡21 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በመገናኛው ድንኳኑ ላይ የሚደረግ የውጪ ሽፋን ነው፡፡“በዚያ ላይ የሚደረግ የአስቆጣ ቁርበት”ወይም “በአስቆጣ ቁርበት የሚሰራ የላይኛው መሸፈኛ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ለእነዚህ ሥራዎች የሚያስፈልጉ ነገሮች ሁሉ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“የጌድሶናውያን ትውልዶችን በመገናኛ ድንኳኑ ውስጥ እግዚአብሔርን እንዴት ማገልገል እንዳለባቸው ልትነግሯቸው ይገባል፡፡
እዚህ ላይ “አገልግሎት”በሥም ሊገለፅ የሚችል አሕፅሮተ ሥም ነው፡፡“ይሄ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር አሁንም እየተናገረ ስላለው ነገር ነው፡፡“የጌድሶናውያን ትውልዶች በመገናኛ ድንኳኑ ውስጥ የሚያገለግሉት እንደዚህ ነው”(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ የሚያመለክተው ወንዶችን ብቻ ነው፡፡“የሜራሪ የወንድ ትውልዶች” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ስማቸውን ዘርዝር”
“የ30 ዓመት ዕድሜ…የ50 ዓመት ዕድሜ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“የተሰባሰቡት“የሚለው ቃል የሚያመለክተው በመገናኛ ድንኳኑ ውስጥ ለሥራ የቀሩትን ሰዎች ነው፡፡ይህንን ሐረግ በኦሪት ዘኁልቁ 4፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ይሄ ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር ቀጥሎ ሊናገር ስላለው ነገር ነው፡፡
እዚህ ላይ “እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የአዳራሹን ምሰሶዎች ነው፡፡
እነዚህ ሁሉ የመገናኛ ድንኳኑ ክፈፎች ናቸው፡፡እነዚህን ክፍሎች ሁሉ እንዴት እንደተረጎማችኋቸው ተመልከቱ፡፡(ኦሪት ዘኁልቁ 4፡31-32 ይመልከቱ)
“መሸከም የሚገባውን ዕቃ በእያንዳንዱ ወንድ ስም መዝግቡት”
“እጅ በታች”የሚለው ቃል በሥም(ሰዋሰው) የሚገለፅ አሕፅሮተ ሥም ነው፡፡“በካህኑ በአሮን ልጅ በኢታምር ትዕዛዝ መሠረት” (አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ የሚያመለክተው ወንዶቹን ብቻ ነው፡፡“የቀአት የወንድ ትውልዶች”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው የቀአትን ትውልዶች ነው፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 43፡27 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“30 ዓመት…50 ዓመት” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የሚገቡ”የሚለው ቃል ወንዶቹ “በራሳቸው ምርጫ” ያደረጉት ነገር ነው ማለቱ ሣይሆን እዚያ ስብስብ ውስጥ እንዲገቡ “መመደባቸውን”ነው የሚያሣየው፡፡“ማህበሩን እንዲቀላቀሉ የተመደቡት ሰዎች ሁሉ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማህበር”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በመገናኛ ድንኳኑ ውስጥ ለመሥራት የቀሩትን ሰዎች ነው፡፡ይህንን ሐረግ በኦሪት ዘኁልቁ 4፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ሃምሳ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ወንዶቹን ነው፡፡“የጌድሶን የወንድ ትውልዶች” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡“የጌድሶንን ትውልድ የቆጠሩት ሙሴና አሮን ናቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከ30 እስከ 50 ዓመት ድረስ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የሚገቡ”የሚለው ቃል ወንዶቹ “በራሳቸው ምርጫ” ያደረጉት ነገር ነው ማለቱ ሣይሆን እዚያ ስብስብ ውስጥ እንዲገቡ “መመደባቸውን”ነው የሚያሣየው፡፡(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማህበሩን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በመገናኛ ድንኳኑ ውስጥ ለመሥራት የቀሩትን ሰዎች ነው፡፡ይህንን ሐረግ በኦሪት ዘኁልቁ 4፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴና አሮን በየወገናቸው የቆጠሯቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁለት ሺህ ስድስት መቶ ሠላሳ”ይሄ የሚያመለክተው 2,630 ሰዎች መሆናቸውን ነው፡፡(ቁጥሮች የሚለውንና ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሴንና አሮንን ነው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴና አሮን የሜራሪን ትውልዶች ቆጠሩ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከ30 ዓመት ጀምሮ እስከ 50 ዓመት ድረስ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የሚገቡ”የሚለው ቃል ወንዶቹ “በራሳቸው ምርጫ” ያደረጉት ነገር ነው ማለቱ ሣይሆን እዚያ ስብስብ ውስጥ እንዲገቡ “መመደባቸውን”ነው የሚያሣየው፡፡(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስብስብ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በመገናኛ ድንኳኑ ውስጥ ለመሥራት የቀሩትን ሰዎች ነው፡፡ይህንን ሐረግ በኦሪት ዘኁልቁ 4፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴና አሮን ከየነገዳቸው አንፃር የቆጠሯቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሶስት ሺህ ሁለት መቶ ተቆጠሩ”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሴንና አሮንን ነው፡፡
ይሄ የሚመለክተው ወንዶቹን ነው፡፡“ከሠላሳ እስከ ሃምሣ ዓመት ዕድሜ ላይ ያሉ ወንዶች”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስምንት ሺህ አምስት መቶ ሰማንያ ወንዶች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር እንዳዘዘው”
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆን ሙሴ ወንዶቹን እንዴት እንደቆጠራቸው አፅንኦት ለመስጠት ሲባል የተደረገ ነው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ከተመደበበት የሥራ ዓይነት አንፃር”ወይም “እያንዳንዱን ሰው ከመደበበት ሥራ አንፃር”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ያደርጋል”
እዚህ ላይ “እነርሱ” እና “የሰጣቸው”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሴንና አሮንን ነው፡፡
ይሄ የሚያመለክተው ቆዳን ለበሽታ የሚዳርገውንና ወደ ሌሎች ሰዎች በፍጥነት የሚዛመተውን የቆዳ በሽታ ነው፡፡
ይሄ የሚያመለከተው ከተከፈተ ነገር ውስጥ የሚወጣን ፈሳሽ ነው፡፡
አንድ ሰው ሬሣ የሚነካ ከሆነ እንደረከሰ ነበር የሚቆጠረው፡፡የእግዚአብሔርን ዓላማ ለማስፈፀም ተቀባይነት የሌለው ሰው አካሉ ንፁህ እንዳልሆነ ተደርጎ ነው የሚገለፀው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እናንተ”የሚለው ቃል የብዙ ቁጥር በመሆኑ የእሥራኤልን ሕዝብ የሚያመለክት ነው፡፡
ይሄ ማለት የረከሱትን ሰዎች አስወጧቸው ማለት ነው፡፡የዚህ ሙሉ ሃሣቡ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“የእሥራኤል ሰዎች የረከሱትን ሰዎች ከሠፈራቸው ውጪ እንዲወጡ አደረጓቸው”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰዎች እርስ በእርስ የሚያደርጓቸው ማንኛውም ዓይነት ኃጢአቶች”
አንድ ሰው በሌላ ሰው ላይ ኃጢአትን ቢሰራ በእግዚአብሔር ላይ እንዳመፀ ስለሚቆጠር እግዚአብሔር ይሄንን ሰው ታማኝ እንዳልሆነ ሰው ይቆጥረዋል ማለት ነው፡፡“እኔንም በድለዋል”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
አብዛኛውን ጊዜ የተበደለው ሰው ገንዘቡን የሚወስድ ቢሆንም ሰውዬው በሕይወት ከሌለ ግን የገንዘቡ ክፍያ ለቅርብ ዘመዱ እንዲተላለፍ የሚደረግ ይሆናል፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብረራ ይችላል፡፡“የተበደለው ሰው በሕይወት ከሌለና ገንዘቡን የሚቀበልለት የቅርብ ዘመድ የማይኖረው ከሆነ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀት ወይም የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ጥፋተኛ የተባለው ሰው የበደለ ከሆነ”
አንድ ሰው በበደለው በደል ምክኒያት ገንዘቡን ለካህኑ የሚሰጥ ከሆነ ለእግዚአብሔር እንደሰጠ ነው የሚቆጠረው፡፡
ማስተሰረያ የሚደረገው ለሰውዬው ኃጢአት ነው፡፡እዚህ ላይ እግዚአብሔር እያመለከተ ያለው ኃጢአቱን የፈፀመውን ሰው ነው፡፡“ለኃጢአቱ ማስተሰረያ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእሥራኤል ሰዎች የተቀደሰውን ነገር ለይተው ወደ ካህኑ የሚያመጧቸው”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን አንድ ላይ ሆነው እንዲቀርቡ የተፈለገበት ምክኒያት አንድ ሰው የሚሰጠው የተቀደሰ ነገር ለተሰጠው ለዚያ ካህን እንደሆነ አፅንኦት ለመሥጠት ተፈልጎ ነው፡፡(ተመሣሣይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በመሠረቱ ሊሆን የሚችል ነገር ነው፡፡
ካህኑ “በእግዚአብሔር ፊት” መሠዊያው አጠገብ ያመጣታል፡፡“በመሠዊያው አጠገብ በእግዚአብሔር ፊት ያስቀምጣታል” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“በእግዚአብሔር ሕልውና ፊት”
ይህንን ሐረግ በኦሪት ዘኁልቁ 5፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“የራስን መንገድ መከተል” ምሣሌያዊ አነጋገር ሲሆን “ታማኝ አለመሆን”ማለት ነው፡፡ “ለባለቤትሽ ታማኝ ካልሆንሽ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ኃጢአትን በመፈፀም” ይሄ ሐረግ የሚያመለክተው “ዝሙትን ስለመፈፀም ነው”
ከሆነ ነገር “ነፃ ትሆናላችሁ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በእርሱ አለመጎዳትን ነው፡፡“ሊጎዳችሁ የሚችል ውኃ ለጉዳት አይሰጣችሁም”(ምሣሌያዊ አነጋገርን የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ መራራው ውኃ መርገምን ሊያመጣ እንደሚችል ተደርጎ ተገልጿል፡፡ይሄ ማለት አንዲት ሴት ኃጢአተኛ ከሆነች ውኃውን በምትጠጣበት ወቅት ልጅ እንዳትወልድ ምክኒያት ይሆንባታል ማለት ነው፡፡“ይሄ መራራ ውኃ መርገም ሊሆንብህ ይችላል”(ግዑዝ ነገሮች ሕይወት እንዳላቸው ተደርገው ሲገለፁ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ሐረግ የሚያመለክተው በባሏ ሥልጣን ሥር መሆኗን ነው፡፡“በባሏ ሥልጣን ሥር” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“የራስን መንገድ መከተል”የሚለው ሐረግ ምሣሌያዊ አነጋገር ሲሆን “ታማኝ አለመሆን”ማለት ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራሣችሁን አርክሳችኋል” (ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“መርገምን ሊያወርድ”የሚለው ቃል ምሣሌያዊ አነጋገር ሲሆን በላይዋ ላይ መርገም ይመጣል የሚል ፍቺ ያለው ነው፡፡“በላይዋ ላይ መርገም እንዲመጣ ሊያደርግ የሚችል”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ፀሐፊው የሚናገረው ሌሎች ሰዎች እንዲረግሟት መንስኤ የሚሆነውን እግዚአብሔር ለሴትዬዋ የሚሰጣትን መርገም በተመለከተ ልክ ሴትዬዋ ራስዋ መርገም እንደሆነች አድርጎ ነው የሚገልፀው፡፡“እግዚአብሔር የረገመሽ በመሆኑ ሌሎች ሰዎችም ይረግሙሻል፡፡እግዚአብሔርም በእውነት ስለመረገምሽ ሰዎች እንዲመለከቱ ያደርጋል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡”ይህንን ለሕዝብሽ እንደ እርግማን ያሣየዋል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡1)ሴትዬዋ ልጅ ለመውለድ አትችልም 2)እርግዝናው የሚጨናገፍ በመሆኑ ሕፃኑ ልጅ በሕይወት አይኖርም፡፡
እዚህ ላይ “ጭን” የሚለው ቃል የሴትን ማሕፀን ወይም ሌላ የሰውነት አካሏን ለመጥራት የተጠቀሙበት ጨዋ የሆነ አገላለፅ ነው፡፡“ማሕፀንሽ ጥቅም የማይሰጥ ይሆናል”(ሥርዓት የሌለውን ነገር በመልካም ነገር መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት ቀለሙን ከብራናው ላይ ያጥበዋል ማለት ነው፡፡
ይሄ በድርጊት መልከ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የፃፋቸው መርገሞች”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ቁጥር 24 በአጠቃላይ የሚገልፀው ካህኑ ምን ማድረግ እንዳለበትና ሴትዬዋ ውኃውን በምትጠጣበት ወቅት ሊከሰት የሚችለውን ነገር አስመልክቶ ነው፡፡ቁጥር 25 እና 26 ካህኑ ይህንን ሥራ እንዴት ማከናወን እንደሚኖርበት በዝርዝር ያብራራል፡፡ካህኑ ውኃውን ለሴትዬዋ ከሰጣት በኋላ የምትጠጣው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡
አንድ እፍኝ እህል አጠቃላዩን የእህል ቁርባን ይወክላል፡፡ይሄ ማለት በጠቃላይ ቁርባኑ ለእግዚአብሔር ይሆናል ማለት ነው፡፡
“የቅንአት የእህል ቁርባን”ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 5፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ድርጊቱን ከመፈፀሟ የተነሣ የረከሰች ከሆነ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ኃጢአት”የሚያመለክተው በተለይ ዝሙት መፈፀምን ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ዝሙትን ሠርታለች” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት 1)ሴትዬዋ ልጅ ለመውለድ አትችልም 2)የሴትዋ ፅንስ ስለሚጨናገፍ ሕፃኑ ልጅ በሕይወት አይኖርም፡፡እዚህ ላይ “ጭን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሴትን ማሕፀን ወይም የአካሏን ክፍል ነው፡፡(ሥርዓት የሌለውን ነገር በመልካም ነገር መተካት የሚለውን ይመልከቱ) ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 5፡21 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሕዝቧ ይረግማታል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አላረከሳትም”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ጥፋተኛ አለመሆን” “ንፁህ መሆን” በሚል ቃል ይገለፃል፡፡ (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት 1)“ከዚያ በኋላ የተረገመች አትሆንም”2)“ከዚያ በኋላ ከመርገም ነፃ ትሆናለች”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ታረግዛለች”
“ቅንአትን የሚዳኝ ሕግ”
“መሸሽ”የሚለው ቃል ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙም “ታማኝ አለመሆን”ማለት ነው፡፡“ለባልዋ ታማኝ ያልሆነች”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራስዋን ታረክሳለች”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው የሰውን የቅንአት አስተሳሰብና ስሜቶችን ነው፡ይህንን በዘኁልቁ 5፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡“ቅንአት ያለበት ሰው”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ሚስቱ ከሌላ ሰው ጋር በመተኛት ታማኝ አለመሆኗን መጠርጠር ማለት ነው፡፡“ሚስቱ ለእርሱ ታማኝ እንዳልሆነች ይጠረጥራል” ወይም “ከሌላ ሰው ጋር እንደተኛች ይጠረጥራል”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“በእግዚአብሔር ህልውና ፊት”
“ሚስቱን ወደ ካህኑ በማምጣቱ የተሳሳተ ነገር እንደፈፀመ ሰው በደለኛ አይባልም ”
“መከራውን መቋቋም ያስፈልጋል”
“ራስን ለሆነ ሰው መለየት”ማለት ለዚያ ሰው “ራስን መስጠት”ማለት ነው፡፡“ይሰጣል…ራሱን ይሰጣል”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም ሊጠጣቸው ወይም ሊበላቸው አይገባም ማለት ነው፡፡“መውሰድ አይገባውም”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰዎች ከወይን የሚሰሩት ሆምጣጤ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት ወይንና ሌላ ጠንካራ መጠጦች ለብዙ ጊዜ እንዲፈሉ ከተደረገ በኋላ መራራ የሚሆነው መጠጥ ነው፡፡
ግልፅ የተደረገውን መረጃ የበለጠ ልታብራሩት ትችላላችሁ፡፡ “ወይም ሰዎች ከጠንካራ መጠጥ የሚሰሩት ሆምጣጤ”(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
የደረቁ ወይኖች
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራሱን ለእኔ የተለየ ያደርጋል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰዎች ከወይን የማይሰሯቸው ነገሮች”(ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡)
እነዚህ ሁለት ፅንፍ የያዙ ነገሮች የቀረቡት በአጠቃላይ የወይን ፍሬ መበላት እንደሌለበት አፅንዖት ለመስጠት ነው፡፡“ከየትኛውም የወይን ክፍል” (ሆን ብሎ አጋኖ መናገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡“መለየት”ማለት“ራስን መስጠት”ማለት ነው፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ማንም ሰው ቢሆን በራሱ ላይ ምላጭ መጠቀም የለበትም”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“መለየት” የሚለው ቃል አሕፅሮተ ሥም ሲሆን በግሥ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡እዚህ ላይ “መለየት”ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን “ለአንድ ነገር ራስን መስጠት ማለት ነው”“ራሱን ለእግዚአብሔር የለየበት ወራት”ወይም “ራሱን ለእግዚአብሔር የሰጠበት ወራት”(አሕፅሮተ ሥምንና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ለእግዚአብሔር የሚለይበት ወራት የመጠናቀቂያ ጊዜ አለው ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራሱን ለእግዚአብሔር መለየት አለበት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መለየት”ማለት“ራስን መሥጠት”ማለት ነው፡፡“ራሱን ይሰጣል..ራሱን ሰጥቷል…ራስን መሥጠት”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለእግዚአብሔር ዓላማዎች ተቀባይነት የሌለው ሰው ልክ አካሉ ንፁህ እንዳልሆነ ዓይነት ተደርጎ ነው የሚገለፀው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራሱን ለይቷል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“መለየት” የሚለው አሕፅሮተ ሥም በግሥ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራሱን የለየ በመሆኑ”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራሱን ለእግዚአብሔር አውሏል” ወይም “ራሱን ለእግዚአብሔር ለይቷል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ራስ”የሚለው ቃል የሚወክለው መሐላውን በተምሣሌትነት የሚገልፀውን የናዝራዊ ሰውን ፀጉር ነው፡፡“ለእግዚአብሔር የተለየ መሆኑን ለሰዎች ሁሉ የሚያሳየውን ረዥሙን ፀጉር ይላጨዋል”ወይም “ራሱን ተላጨ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“መንፃት”የሚለው አሕፅሮተ ሥም እንደ ግሥ ሐረግ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራሱን ለእግዚአብሔር በለየበት ወቅት”(አሕፅሮተ ሥምን የሚለውን ይመልከቱ)
“ቀን 7”(ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“ቀን 8” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“ራሱን እንደገና ሊለይ ባለበት ቀናት”
ሰውዬው ለመሥዋዕት ይቀርብ ዘንድ ጠቦቱን ወደ ካህኑ ማምጣት ይኖርበታል፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ትርጉም የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ለበደል መሥዋዕት ይሆን ዘንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት ወደ ካህኑ ማምጣት ይኖርበታል፡፡”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራሱን ከመላጨቱ በፊት የነበሩት ቀናት የማይቆጠሩ ይሆናሉ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራሱን አረከሰ”ወይም “ራሱን ተቀባይነት እንዳይኖረው አደረገ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መለየት”ማለት “መሰጠት”ማለት ነው፡፡ይሄ አሕፅሮተ ሥም በግሥ መልክም ሊገለፅ ይችላል፡፡ “መሠጠቱ”ወይም “ራሱን መሥጠቱ”ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውንና አሕፅሮተ ሥምን የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አንድ ሰው ሊያቀርበው ይገባል”ወይም “መቅረብ ይኖርበታል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ይሆን ዘንድ ቁርባኑን ወደ ካህኑ ማምጣት ይኖርበታል፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ፍቺ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“በካህኑ አማካይነት መሥዋዕት ይሆን ዘንድ መሥዋዕቱን ለካህኑ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡”ወይም “ቁርባኑን ለእግዚአብሔር ካቀረበ በኋላ ካህኑ ይሰዋዋል፡፡”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ያለ እርሾ ያዘጋጀው ቂጣ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዘይት የለወሰው መልካም ዱቄት” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እርሾ የሌለው ቂጣ ሆኖ በዘይት የተለወሰ“(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የተቆራረጡ ጠፍጣፋ ቂጣዎች
“የእነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ናዝራዊ ሰው እንዲያመጣ የተጠየቀውን ቁርባን ነው፡፡አብዛኛውን ጊዜ የእህል ቁርባንና የመጠጥ ቁርባን ከሌሎች የመሥዋዕት ዓይነቶች ጋር እንዲቀርቡ ይጠየቁ ነበር፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ፍቺ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ከሌሎች የመሥዋዕት ዓይነቶች ጋር እንዲቀርቡ እግዚአብሔር የሚጠይቀው”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ካህኑን ሲሆን “የእርሱ”የሚለው ቃል ደግሞ መሐላውን ያደረገውን ሰው ነው፡፡
“እንደ ሕብረት መፍጠሪያ መሥዋዕት”
ግንዛቤ የተገኘበትን መረጃ የበለጠ ልታብራራሩት ትችላላችሁ፡፡“ካህኑ የመጠጥ ቁርባኑን ….ለእግዚአብሔር ማቅረብ ይኖርበታል”(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መለየት”ማለት “መሠጠት”ማለት ነው፡፡አሕፅሮተ ሥሙ በግሥ መልክ ሊፃፍ ይችላል፡፡“መሠጠቱን የማሣወቅ”ወይም “ራሱን እንዴት እንደሰጠ ለማሣወቅ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውንና አሕፅሮተ ሥምን የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ እንግዲህ አውራውን በግ ቀቅሎታል ማለት ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የቀቀለው የአውራ በጉ ወርች”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መለየት”ማለት “ራስን መሥጠት” ማለት ነው፡፡ይሄ አሕፅሮተ ሥም “ተለየ” በሚል ግሥ መገለፅ ይችላል፡፡“ራሱን መሥጠቱን ማመልከት”ወይም “ራሱን ለእግዚአብሔር መሥጠቱን ማሣወቅ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውንና አሕፅሮተ ሥምን የሚለውን ይመልከቱ)
ዕቃዎቹን ለናዝራዊው ከሰጠው በኋላ ካህኑ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ለማቅረብ እንደገና ከእርሱ ይቀበላቸዋል፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ከዚያ በኋላ ካህኑ እንደገና ወስዶ ሊወዘውዛቸው ይገባል”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱንም ጭምር”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ካህኑ የወዘወዘው”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እርሱ ያቀረበውን”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መለየት”ማለት “መሠጠት”ማለት ነው፡፡አሕፅሮት ስሙ በግሥ መልክ ሊፃፍ ይችላል፡፡“የእርሱ መሠጠት”ወይም “ራሱን ለእግዚአብሔር መለየቱ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውንና አሕፅሮተ ሥምን የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው አንድ ናዝራዊ የሆነ ሰው እንዲሰጥ ከታዘዘው በላይ ለመሥጠት መወሰኑን ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ተጨማሪ የሚያቀርበው ቁርባን የሚኖር ከሆነ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የተሳላቸውን የስእለት መሥፈርቶች ማሟላት ይጠበቅበታል”
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሣሣይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን አንድ ላይ እንዲቀናጁ የተደረገው መታዘዝ እንደሚኖርበት አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የናዝራዊ ሕግ የሚያመለክተው”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“እናንተ”የሚለው የብዙ ቁጥር ነው፡፡(እናንተ በሚል በተለያዩ መልኮች የተገለፁትን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡“መጠበቅ”ማለት“መከላከል”ማለት ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ለሆነ ሰው በጎ አስተሳሰብ አለው ማለት ነው፡፡በፈገግታም ሊገለፅ ይችላል፡፡አሕፅሮት ስሙ በግሥ መልክ ሊፃፍ ይችላል፡፡“ፈገግ ሲልልህ”ወይም“ወደ አንተ በቅንነት ሲመለከት”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይመልከትህ”የሚለው ቃል በዚያ ሰው ላይ በጎ የሆነ አስተያያት እንዳለው የሚገልፅ ነው፡፡“አደላልህ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አንተ”የሚለው ቃል ነጠላ ነው፡፡(አንተ በሚል በተለያዩ መልኮች የተገለፁትን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር “ስሜን”ሰጥቻለሁ ብሎ በመናገሩ እሥራኤላውያን የራሱ እንደሆኑ ያውጃል፡፡“የእሥራኤል ሕዝብ የእኔ መሆናቸውን ማሳወቅ ይኖርባቸዋል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ሙሴ ማደሪያውን መሥራቱን አጠናቀቀ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በተለያዩ መንገዶች ሁለት ተመሳሳይ የሆኑ ቡድኖችን ነው የሚገልፁት፡፡“የእሥራኤል አለቆች የሆኑትና በተመሳሳይ ሁኔታ አባቶች ቤቶች አለቆች የሆኑ” (ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የአባቶች ቤቶች መሪዎች “አለቆች”ተብለው ተጠርተዋል፡፡ “የአባቶቻቸው ቤቶች መሪዎች”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“ቆጠራ”የሚለው አሕፅሮተ ስም እንደ ግሥ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አሮንንና ሙሴን በቆጠራ አግዘዋቸዋል”(አሕፅሮተ ሥምን የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት መባቸውን ከሰጡ በኋላ ወደ መገናኛ ድንኳኑ አመጡት ማለት ነው፡፡ምናልባትም እነዚህ ሐረጎች ነገሩን የበለጠ ግልፅ ለማድረግ ሊቀናጁ ይችላሉ፡፡“መባቸውን ለእግዚአብሔር ካመጡ በኋላ በመገናኛ ድንኳኑ ፊት አቀረቡት፡፡”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
6 የተከደኑ ሠረገሎችና 12 በሬዎች
“ለእንዳንዱ ለሥራው እንደሚያስፈልገው መጠን”
ይሀንን በኦሪት ዘኁልቁ 3፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ምክኒያቱም ለሥራ የሚያስፈልጋቸውን ያህል ነበር”
“በካህኑ በአሮን ልጅ በኢታምር ተቆጣጣሪነት”ወይም “የካህኑ የአሮን ልጅ የሆነው ኢታምር ሥራቸውን ተመለከተ”
ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ምክኒያቱም ሥራውን ለማከናወን የሚያስፈልጋቸው ይሄ ስለነበር”
ይሄ የሚያመለክተው ሠረገሎቹንና በሬዎቹን ነው፡፡
ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 3፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ሥራቸው የሚሆነው”
ለእግዚአብሔር የሆኑት ነገሮች የሚለውንና በአግባቡ ያልተገለፀውን ነገር በሚገባ ልትገልፁት ትችላላችሁ፡፡“ እግዚአብሔር ለመገናኛ ድንኳኑ እንዲሆን የመደበው”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሥጦታዎችን አቀረቡ”
“አንድ መሪ በእያንዳንዱ ዕለት መሥዋዕቱን ማቅረብ ይኖርበታል”
“ቀን 1”ወይም “ቀን ቁጥር 1” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“አንድ መቶ ሠላሣ ሰቅል የሚመዝን” “አስፈላጊ ሆኖ የሚገኝ ከሆነ እነዚህ ክብደቶች በዘመናዊ መለኪያ ሊፃፉ ይችላሉ፡፡” “አንድ ኪሎ ግራም አካባቢ የሚመዝን”ወይም “አንድ ኪሎ ግራምና 430 ግራሞች” (ቁጥሮችንና የመፅሐፍ ቀዱስ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰባ ሰቅል የሚመዝን አንድ የብረት ድስት”አስፈላጊ የሚሆን ከሆነ እነዚህን መመዘኛዎች በዘመናዊ መለኪያ መለካት ይችላል፡፡“አንድ አስረኛ ኪሎግራም አካባቢ የሚመዝን”ወይም “770 ግራም የሚመዝን አንድ የብረት ድስት”
የተለያዩ ዓይነት የሰቅል ሚዛኖች ነበሩ፡፡ይሄኛው ሰዎች በመቅደሱ ውስጥ ለሚገኘው የተቀደሰው ድንኳን የሚጠቀሙበት ነው፡፡ሚዛኖቹን ወደ ዘመናዊ መለኪያ እየለወጣችሁ ከሆነ ይሄንን ሐረግ የመተርጎሚያ ሌላ መንገድ እነሆ፡፡“በመቅደሱ ውስጥ በሚገኘው የሚዛን ደረጃ የተለካ”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ) “እያንዳንዳቸው አንድ ዓመት የሆናቸው”
ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ቀን 2”ወይም “ቀን ቁጥር 2” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
አስፈላጊ ሆኖ የሚገኝ ከሆነ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“አንድ የብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ገደማ ይመዝናል”ወይም “አንድ ብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ከ430 ግራሞች ይመዝናሉል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ የብር ድስት 70 ሰቅል ይመዝናል”አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች ሊፃፉ ይችላል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡”አንድ የብር ሣህን አንድ አሥራ ስምንተኛ ኪሎግራም ገደማ የሚመዝን ነው”ወይም “አንድ የብር ሣህን 770 ግራም ይመዝናል፡፡”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ዓይነት የሰቅል ሚዛኖች ነበሩ፡፡ይሄኛው በመቅደሱ ውስጥ ለሚገኘው የተቀደሰው ድንኳን ሰዎች የሚጠቀሙበት ነው፡፡ሚዛኖቹን ወደ ዘመናዊ መለኪያ እየለወጣችሁ ከሆነ ይሄንን ሐረግ የመተርጎሚያ ሌላ መንገድ እነሆ፡፡“በመቅደሱ ውስጥ በሚገኘው ደረጃ ሚዛን የተለካ”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡” በዘይት የተለወሰው መልካም ዱቄት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
አስፈላጊ ሆኖ የሚገኝ ከሆነ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“አንድ የወርቅ ሳህን አንድ አሥረኛ ኪሎ ግራም ይመዝናል”ወይም “አንድ የወርቅ ሳህን 110 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዳቸው አንድ ዓመት የሆናቸው”
“ይሄ የሶገር ልጀ ናትናኤል ያቀረበው ነው”
የዚህን ሰው ስም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ቀን 3”ወይም “ቀን ቁጥር 3” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
አስፈላጊ ሆኖ የሚገኝ ከሆነ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“አንድ የብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ገደማ ይመዝናል”ወይም “አንድ ብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ከ430 ግራሞች ይመዝናሉ”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ የብር ድስት 70 ሰቅል ይመዝናል”አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች ሊፃፉ ይችላል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡”አንድ የብር ሣህን አንድ አሥራ ስምንተኛ ኪሎግራም ገደማ የሚመዝን ነው”ወይም “አንድ የብር ሣህን 770 ግራም ይመዝናል፡፡”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ዓይነት የሰቅል ሚዛኖች ነበሩ፡፡ይሄኛው ሰዎች በመቅደሱ ውስጥ ለሚገኘው የተቀደሰው ድንኳን የሚጠቀሙበት ነው፡፡“ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡በመቅደሱ ውስጥ በሚገኘው የጥራት ደረጃ መሠረት የተመዘነ”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡” በዘይት የተለወሰው መልካም ዱቄት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ይሄ በዘመናዊ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡እነዚህን ተመሳሳይ የሆኑ ሚዛኖችን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመለከቱ፡፡”አንድ ወርቅ ሣህን አንድ አሥረኛ ኪሎግራም ይመዝናል”ወይም “አንድ የወርቅ ሣህን 110 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዳቸው አንድ ዓመት የሆናቸው”
“የኬሎን ልጅ ኤልያብ ያቀረበው መሥዋዕት ይሄ ነበር፡፡”
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡19 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ቀን 4”ወይም “ቀን ቁጥር 4” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
አስፈላጊ ሆኖ የሚገኝ ከሆነ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“አንድ የብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ገደማ ይመዝናል”ወይም “አንድ ብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ከ430 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ የብር ድስት 70 ሰቅል ይመዝናል”አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች ሊፃፉ ይችላሉ፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡”አንድ የብር ሣህን አንድ አሥራ ስምንተኛ ኪሎግራም ገደማ የሚመዝን ነው”ወይም “አንድ የብር ሣህን 770 ግራም ይመዝናል፡፡”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ዓይነት የሰቅል ሚዛኖች ነበሩ፡፡ይሄኛው ሰዎች በመቅደሱ ውስጥ ለሚገኘው የተቀደሰው ድንኳን የሚጠቀሙበት ነው፡፡“ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡በመቅደሱ ውስጥ በሚገኘው የጥራት ደረጃ መሠረት የተመዘነ”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡” በዘይት የተለወሰው መልካም ዱቄት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ይሄ በዘመናዊ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡እነዚህን ተመሳሳይ የሆኑ ሚዛኖችን እንዴት በኦሪት ዘኁልቁ 7፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመለከቱ፡፡”አንድ ወርቅ ሣህን አንድ አሥረኛ ኪሎ ግራም ይመዝናል”ወይም “አንድ የወርቅ ሣህን 110 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዳቸው አንድ ዓመት የሆናቸው”
“የሰዲዮር ልጅ ኤሊሱር ያቀረበው መሥዋዕት ይሄ ነበር፡፡”
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ቀን 5”ወይም “ቀን ቁጥር 5” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
አስፈላጊ ሆኖ የሚገኝ ከሆነ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“አንድ የብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ገደማ ይመዝናል”ወይም “አንድ ብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ከ430 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ የብር ድስት 70 ሰቅል ይመዝናል”አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች ሊፃፉ ይችላሉ፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡”አንድ የብር ሣህን አንድ አሥራ ስምንተኛ ኪሎግራም ገደማ የሚመዝን ነው”ወይም “አንድ የብር ሣህን 770 ግራም ይመዝናል፡፡”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ዓይነት የሰቅል ሚዛኖች ነበሩ፡፡ይሄኛው ሰዎች በመቅደሱ ውስጥ ለሚገኘው የተቀደሰው ድንኳን ሰዎች የሚጠቀሙበት ነው፡፡“ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡በመቅደሱ ውስጥ በሚገኘው ደረጃ ሚዛን የተለካ”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡” በዘይት የተለወሰው መልካም ዱቄት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ይሄ በዘመናዊ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡እነዚህን ተመሳሳይ የሆኑ ሚዛኖችን እንዴት በኦሪት ዘኁልቁ 7፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመለከቱ፡፡”አንድ ወርቅ ሣህን አንድ አሥረኛ ኪሎግራም ይመዝናል”ወይም “አንድ የወርቅ ሣህን 110 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዳቸው አንድ ዓመት የሆናቸው”
“የሱዲዮር ልጅ ሰለሚኤል ያቀረበው መሥዋዕት ይሄ ነበር፡፡”
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ቀን 6”ወይም “ቀን ቁጥር 6” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
አስፈላጊ ሆኖ የሚገኝ ከሆነ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“አንድ የብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ገደማ ይመዝናል”ወይም “አንድ ብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ከ430 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ የብር ድስት 70 ሰቅል ይመዝናል”አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች ሊፃፉ ይችላሉ፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡”አንድ የብር ሣህን አንድ አሥራ ስምንተኛ ኪሎግራም ገደማ የሚመዝን ነው”ወይም “አንድ የብር ሣህን 770 ግራም ይመዝናል፡፡”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ዓይነት የሰቅል ሚዛኖች ነበሩ፡፡ይሄኛው ሰዎች በመቅደሱ ውስጥ ለሚገኘው የተቀደሰው ድንኳን የሚጠቀሙበት ነው፡፡“ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡በመቅደሱ ውስጥ በሚገኘው ደረጃ ሚዛን የተለካ”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡”በዘይት የተለወሰው መልካም ዱቄት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ይሄ በዘመናዊ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡እነዚህን ተመሳሳይ የሆኑ ሚዛኖችን እንዴት በኦሪት ዘኁልቁ 7፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመለከቱ፡፡”አንድ ወርቅ ሣህን አንድ አሥረኛ ኪሎግራም ይመዝናል”ወይም “አንድ የወርቅ ሣህን 110 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዳቸው አንድ ዓመት የሆናቸው”
“የራጉኤል ልጅ ኤሊሳፍ ያቀረበው መሥዋዕት ይሄ ነበር፡፡”
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ቀን 7”ወይም “ቀን ቁጥር 7” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡10 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
አስፈላጊ ሆኖ የሚገኝ ከሆነ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“አንድ የብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ገደማ ይመዝናል”ወይም “አንድ ብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ከ430 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ የብር ድስት 70 ሰቅል ይመዝናል”አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች ሊፃፉ ይችላሉ፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡”አንድ የብር ሣህን አንድ አሥራ ስምንተኛ ኪሎግራም ገደማ የሚመዝን ነው”ወይም “አንድ የብር ሣህን 770 ግራም ይመዝናል፡፡”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ዓይነት የሰቅል ሚዛኖች ነበሩ፡፡ይሄኛው ሰዎች በመቅደሱ ውስጥ ለሚገኘው የተቀደሰው ድንኳን የሚጠቀሙበት ነው፡፡“ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡በመቅደሱ ውስጥ በሚገኘው የጥራት ደረጃ መሠረት የተመዘነ”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡”በዘይት የተለወሰው መልካም ዱቄት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ይሄ በዘመናዊ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡እነዚህን ተመሳሳይ የሆኑ ሚዛኖችን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመለከቱ፡፡”አንድ ወርቅ ሣህን አንድ አሥረኛ ኪሎግራም ይመዝናል”ወይም “አንድ የወርቅ ሣህን 110 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዳቸው አንድ ዓመት የሆናቸው”
“የአሚሁድ ልጅ ኤሊሳማ ያቀረበው መሥዋዕት ይሄ ነበር፡፡”
“ቀን 8”ወይም “ቀን ቁጥር 8” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡10 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
አስፈላጊ ሆኖ የሚገኝ ከሆነ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“አንድ የብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ገደማ ይመዝናል”ወይም “አንድ ብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ከ430 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ የብር ድስት 70 ሰቅል ይመዝናል”አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች ሊፃፉ ይችላሉ፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡”አንድ የብር ሣህን አንድ አሥራ ስምንተኛ ኪሎግራም ገደማ የሚመዝን ነው”ወይም “አንድ የብር ሣህን 770 ግራም ይመዝናል፡፡”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ዓይነት የሰቅል ሚዛኖች ነበሩ፡፡ይሄኛው ሰዎች በመቅደሱ ውስጥ ለሚገኘው የተቀደሰው ድንኳን የሚጠቀሙበት ነው፡፡“ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡በመቅደሱ ውስጥ በሚገኘው ደረጃ ሚዛን የተለካ”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡”በዘይት የተለወሰው መልካም ዱቄት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ይሄ በዘመናዊ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡እነዚህን ተመሳሳይ የሆኑ ሚዛኖችን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመለከቱ፡፡”አንድ ወርቅ ሣህን አንድ አሥረኛ ኪሎግራም ይመዝናል”ወይም “አንድ የወርቅ ሣህን 110 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዳቸው አንድ ዓመት የሆናቸው”
“የፍሳዱል ልጅ ገማልኤል ያቀረበው መሥዋዕት ይሄ ነበር፡፡”
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ቀን 9”ወይም “ቀን ቁጥር 9” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
አስፈላጊ ሆኖ የሚገኝ ከሆነ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“አንድ የብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ገደማ ይመዝናል”ወይም “አንድ ብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ከ430 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ የብር ድስት 70 ሰቅል ይመዝናል”አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች ሊፃፉ ይችላሉ፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡”አንድ የብር ሣህን አንድ አሥራ ስምንተኛ ኪሎግራም ገደማ የሚመዝን ነው”ወይም “አንድ የብር ሣህን 770 ግራም ይመዝናል፡፡”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ዓይነት የሰቅል ሚዛኖች ነበሩ፡፡ይሄኛው ሰዎች በመቅደሱ ውስጥ ለሚገኘው የተቀደሰው ድንኳን ሰዎች የሚጠቀሙበት ነው፡፡“ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡በመቅደሱ ውስጥ በሚገኘው የጥራት ደረጃ መሠረት የተመዘነ”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡”በዘይት የተለወሰው መልካም ዱቄት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ይሄ በዘመናዊ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡እነዚህን ተመሳሳይ የሆኑ ሚዛኖችን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመለከቱ፡፡”አንድ ወርቅ ሣህን አንድ አሥረኛ ኪሎ ግራም ይመዝናል”ወይም “አንድ የወርቅ ሣህን 110 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዳቸው አንድ ዓመት የሆናቸው”
“የአቢዳን ልጅ ጋዴዮን ያቀረበው መሥዋዕት ይሄ ነበር፡፡”
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ቀን 10”ወይም “ቀን ቁጥር 10” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡12 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
አስፈላጊ ሆኖ የሚገኝ ከሆነ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“አንድ የብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ገደማ ይመዝናል”ወይም “አንድ ብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ከ430 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ የብር ድስት 70 ሰቅል ይመዝናል”አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች ሊፃፉ ይችላሉ፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡”አንድ የብር ሣህን አንድ አሥራ ስምንተኛ ኪሎግራም ገደማ የሚመዝን ነው”ወይም “አንድ የብር ሣህን 770 ግራም ይመዝናል፡፡”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ዓይነት የሰቅል ሚዛኖች ነበሩ፡፡ይሄኛው ሰዎች በመቅደሱ ውስጥ ለሚገኘው የተቀደሰው ድንኳን የሚጠቀሙበት ነው፡፡“ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡በመቅደሱ ውስጥ በሚገኘው ደረጃ ሚዛን የተለካ”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡”በዘይት የተለወሰው መልካም ዱቄት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ይሄ በዘመናዊ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡እነዚህን ተመሳሳይ የሆኑ ሚዛኖችን እንዴት በኦሪት ዘኁልቁ 7፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመለከቱ፡፡”አንድ የወርቅ ሣህን አንድ አሥረኛ ኪሎግራም ይመዝናል”ወይም “አንድ የወርቅ ሣህን 110 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዳቸው አንድ ዓመት የሆናቸው”
“የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዜር ያቀረበው መሥዋዕት ይሄ ነበር፡፡”
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡12 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ቀን 11”ወይም “ቀን ቁጥር 11” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
አስፈላጊ ሆኖ የሚገኝ ከሆነ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“አንድ የብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ገደማ ይመዝናል”ወይም “አንድ ብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ከ 430 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ የብር ድስት 70 ሰቅል ይመዝናል”አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች ሊፃፉ ይችላሉ፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡”አንድ የብር ሣህን አንድ አሥራ ስምንተኛ ኪሎግራም ገደማ የሚመዝን ነው”ወይም “አንድ የብር ሣህን 770 ግራም ይመዝናል፡፡”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ዓይነት የሰቅል ሚዛኖች ነበሩ፡፡ይሄኛው ሰዎች በመቅደሱ ውስጥ ለሚገኘው የተቀደሰው ድንኳን ሰዎች የሚጠቀሙበት ነው፡፡“ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡በመቅደሱ ውስጥ በሚገኘው የጥራት ደረጃ መሠረት የተመዘነ”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡”በዘይት የተለወሰው መልካም ዱቄት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ይሄ በዘመናዊ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡እነዚህን ተመሳሳይ የሆኑ ሚዛኖችን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመለከቱ፡፡”አንድ ወርቅ ሣህን አንድ አሥረኛ ኪሎግራም ይመዝናል”ወይም “አንድ የወርቅ ሣህን 110 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዳቸው አንድ ዓመት የሆናቸው”
“የኤክራን ልጅ ፋግኤል ያቀረበው መሥዋዕት ይሄ ነበር፡፡” ኤክራንና ፋግኤል የሰዎች ሥም ነው፡፡ስማቸውን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቀን 12”ወይም “ቀን ቁጥር 12” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
አስፈላጊ ሆኖ የሚገኝ ከሆነ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“አንድ የብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ገደማ ይመዝናል”ወይም “አንድ ብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ከ 430 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ የብር ድስት 70 ሰቅል ይመዝናል”አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች ሊፃፉ ይችላሉ፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡”አንድ የብር ሣህን አንድ አሥራ ስምንተኛ ኪሎግራም ገደማ የሚመዝን ነው”ወይም “አንድ የብር ሣህን 770 ግራም ይመዝናል፡፡”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ዓይነት የሰቅል ሚዛኖች ነበሩ፡፡ይሄኛው ሰዎች በመቅደሱ ውስጥ ለሚገኘው የተቀደሰው ድንኳን ሰዎች የሚጠቀሙበት ነው፡፡“ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡በመቅደሱ ውስጥ በሚገኘው የጥራት ደረጃ መሠረት የተመዘነ”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡”በዘይት የተለወሰው መልካም ዱቄት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ይሄ በዘመናዊ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡እነዚህን ተመሳሳይ የሆኑ ሚዛኖችን እንዴት በኦሪት ዘኁልቁ 7፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመለከቱ፡፡”አንድ ወርቅ ሣህን አንድ አሥረኛ ኪሎግራም ይመዝናል”ወይም “አንድ የወርቅ ሣህን 110 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዳቸው አንድ ዓመት የሆናቸው”
“የዔናን ልጅ አኪሬ ያቀረበው መሥዋዕት ይሄ ነበር፡፡”
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“መለየት”የሚለው ሐረግ ለአንድ ለተወሰነ ዓላማ ራስን መሥጠት ማለት ነው፡፡በዚህ መሠረት ሥጦታዎቹ የሚሰጡት ለእግዚአብሔር ነበር፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ቀን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በአጠቃላይ ዘመኑን ነው፡፡የእሥራኤል አለቆች እነዚህን ነገሮች በአሥራ ሁለት ቀናት ነበር የሚሰውት፡፡ “ሙሴ መሠውያውን በቀባበት ወቅት”
አስፈላጊ ሆኖ የሚገኝ ከሆነ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“አንድ የብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ተኩል ገደማ ይመዝናል”ወይም “አንድ ብር ወጭት አንድ ኪሎ ግራም ከ 430 ግራሞች ይመዝናል”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዱ የብር ድስት 70 ሰቅል ይመዝን ነበርይመዝናል”አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች ሊፃፉ ይችላል፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡”እያንዳንዱ የብር ድስት አንድ አሥራ ስምንተኛ ኪሎግራም ገደማ የሚመዝን ነው”ወይም “አንድ የብር ድስት 770 ግራም ይመዝናል፡፡”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁለት ሺህ አራት መቶ ሰቅል”ወይም “ሃያ አራት መቶ ሰቅል”
የተለያዩ ዓይነት የሰቅል ሚዛኖች ነበሩ፡፡ይሄኛው ሰዎች በመቅደሱ ውስጥ ለሚገኘው የተቀደሰው ድንኳን የሚጠቀሙበት ነው፡፡“ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡በመቅደሱ ውስጥ በሚገኘው የጥራት ደረጃ መሠረት የተመዘነ”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለከያ የሚለውን ይመልከቱ)
“የብር ዕቃዎቹ ሁሉ በአንድ ላይ ተመዘኑ…የወርቅ ዕቃዎቹ ሁሉ በአንድ ላይ ተመዘኑ”
እነዚህ የሚያመለክቱት ከብር የተሰሩትን በሳህንና በወጭት መልክ የመጡትን ሥጦታዎች ነው፡፡
“እንዳንዳቸው አሥራ ሁለቱ የወርቅ ሣህኖች …10 ሰቅል ይመዝኑ ነበር፡፡አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ እነዚህ ሚዛኖች በዘመናዊ መለኪያዎች ሊፃፉ ይችላሉ፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 7፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡”እያንዳንዳቸው 12 የወርቅ ሣህኖች…. አንድ አሥረኛ ኪሎግራም ይመዝኑ ነበር”ወይም “እንዳንዳቸው 12ቱ የወርቅ ሣህኖች 110 ግራም ይመዝኑ ነበር”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ መቶ ሃያ ሰቅል” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“12..24…60”እነዚህ ቁጥሮች ከፊደል ይልቅ በቁጥር ሊፃፉ ይችሉ ይሆናል፡፡(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ ዓመት የሆነው”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴ ከቀባው በኋላ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእርሱ”የሚለው የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ድምፅ ነው፡፡“እግዚአብሔር ሲናገረው ሰማ” (ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚያመለክቱት ተመሳሳይ የሆነን ሥፍራ ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ሐረግ በኦሪት ዘኁልቁ 4፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“እግዚአብሔር ለሙሴ ተናገረው”
“በመቅረዙ ፊት ያበራሉ”
“ማብራት”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የመቅረዙን ማስቀመጫ ሰሩት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ከአፈራው አበባ ጋር እንዲመሳሰሉ የተቀጠቀጡ ፅዋዎችን እንዲቀርፁ ይታዘዙ ነበር፡፡“ከአበቡት አበባዎች ጋር እንዲመሳሰሉ የተቀጠቀጡ ፅዋዎች”(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እነርሱን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሌዋውያንን ነው፡፡
ሙሴ በእነርሱ ላይ ውኃ መርጨቱ የድነታቸው ተምሣሌት ነው፡፡“የደህንነት ተምሣሌት የሆነውን ውኃ በእነርሱ ላይ መርጨት”(ተምሳሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ሌዋውያን የራሣቸውን ልብስ ማጠብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ግንዛቤ የተገኘበትን ይህንን ሃሣብ የበለጠ ልታብራሩት ትችላላችሁ፡፡“ልብሣቸውን እንዲያጥቡ አድርግ”(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
ሌዋውያን የራሣቸውን ልብስ ማጠብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ግንዛቤ የተገኘበትን ይህንን ሃሣብ የበለጠ ልታብራሩት ትችላላችሁ፡፡“ልብሣቸውን እንዲያጥቡ አድርግ”(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
የወይፈን ሥጦታ በሚቀርብበት ወቅት አብዛኛውን ጊዜ የእህል ሥጦታም አብሮ ይሰጥ ነበር፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዘይት የለወሱት መልካም ዱቄት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማህበሩን ሁሉ አንድ ላይ አድርጋቸው”
እዚህ ላይ እግዚአብሔር የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር ራሱን የሚገልፅበት ሥሙን ነው፡፡
አብዛኛውን ጊዜ በአንድ ሰው ላይ“ እጅ የመጫን” ድርጊት የሚከናወነው አንድ ሰው ለእግዚአብሔር ቤት ሥራ ወይም አገልግሎት በሚለይበት ወቅት ነው፡፡ለእኔ ይለዩ ዘንድ የእሥራኤል ሕዝብ በሌዋውያን ላይ እጃቸውን መጫን ይኖርባቸዋል፡፡(ተምሳሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
አሮን ሌዋውያንን ለእግዚአብሔር የሚያቀርባቸው መሥዋዕቶችን በሚያቀርብበበት ስሜት ውስጥ ሆኖ ነው፡፡“የሚወዝወዝ ሥጦታ እንደሆኑ”(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ተምሣሌታዊ አነጋገር ሲሆን ለሌዋውያን የከብቶች ሥጦታ እንደሚሰጣቸው ለመግለፅ ነው፡፡በዚህ መንገድ ሰውዬው በእንስሳው አማካይነት ራሱን ለእግዚአብሔር ያቀርባል፡፡(ተምሳሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
አሮን ቁርባንን እንደሚያነሳ እንዲሁ ሌዋውያንን በእግዚአብሔር ፊት ማቅረብ ነበረበት፡፡ “የሚወዘወዝ ቁርባንን እንደምታቀርብልኝ እንዲሁ እነርሱን ለእኔ ለይልኝ”
እግዚአብሔር እነዚህን ነገሮች የሚደጋግመው ለጉዳዩ አፅንዖትን ለመስጠት ነው፡፡ይሄ መከናወን የሚኖርበት ሌዋውያኑ በመገናኛ ድንኳን ውስጥ አገልግሎትን ከመጀመራቸው አስቀድሞ ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ነገር ግን በመጀመሪያ ልታነጿቸው ይገባል፡፡እንደ ሥጦታ ልታቀርቧቸው ይገባችኋል (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የሚወዘወዙ ቁርባን ይመስል አሮን እነርሱን ለእግዚአብሔር ማቅረብ ነበረበት፡፡“የሚወዘወዝ ቁርባን ለእኔ እንደሚቀርብ እንዲሁ እነርሱን ለእኔ ማቅረብ ይኖርብሃል፡፡”(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን በጋራ እንዲነገሩ የተደረገው በኩር ልጆችን በተመለከተ የበለጠ አፅንዖት ለመስጠት ሲባል ነው፡፡ (ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡“ማሕፀንን የሚከፍት” ማለት ለመጀመሪያ ጊዜ ልጅን የሚወልድ ማለት ነው፡፡ይሄ የሚያመለክተው እናት ለመጀመሪያ ጊዜ የምትወልደውን ወንድ ልጅን ነው፡፡“ለእናቱ የመጀመሪያ ሆኖ የተወለደ ወንድ ልጅ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ አንድ ሰው ሌላ ሰውን በሚገድልበት ወቅት የሚገለፅበት የትህትና አነጋገር ነው፡፡“ገደልኩ”(ሥርዓት የሌለውን ነገር በመልካም ነገር መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እነርሱን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው “በእሥራኤል መካከል የተወለዱትን በኩሮች ነው”
“ወስጃለሁ” የሚለው ቃል በመጀመሪያው ዓረፍተ ነገር ግልፅ ሲሆን በሁለተኛውም እንዲሁ ሊደገም ይችላል፡፡“በኩሮቹን ከመውሰድ ይልቅ…ሌዋውያንን በሙሉ ወስጃለሁ”(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሌዋውያን አሮንና ልጆቹን እንዲያግዟቸው የመደበበትን ሁኔታ ልክ እግዚአብሔር ለአሮንና ለልጆቹ እንደ ሥጦታ እንደሰጣቸው ተደርጎ ሲነገር እናያለን፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እነርሱን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሌዋውያንን ነው፡፡
እዚህ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡
እዚህ ላይ ተመሳሳይ መረጃ የሚሰጡ ሶስት ተመሳሳይ ዓረፍተ ነገሮች አሉ፡፡እንዲደጋገም የተፈለገበት ምክኒያት ሰዎቹ በሌዋውያን ላይ ያደረጉት ነገር በእግዚአብሔር ትዕዛዝ እንደሆነ አፅንዖት ለመሥጠት ነው፡፡ሙሴና አሮን የእሥራኤልም ማህበር ሁሉ ሌዋውያንን በሚመለከት እግዚአብሔር የሰጠውን ትዕዛዝ ሁሉ ፈፀሙ፡፡ (ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“አገልግሎት”የሚለው አሕፅሮተ ሥም በግሥ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ማገልገል”(አሕፅሮተ ሥምን የሚለውን ይመልከቱ)
x
“በሃምሳ ዓመት ዕድሜ” ወይም “ሃምሳ ዓመት ሲሞላቸው”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት ከግብፅ ምድር የወጡት ከአንድ ዓመት ቀደም ብሎ ነው ማለት ነው፡፡ሁለተኛ ዓመታቸውን እየጀመሩ የነበሩት በበረሃ ውስጥ ሆነው ሳሉ ነው፡፡(ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
በዕብራውያን የዘመን አቆጣጠር መሠረት ይሄ የመጀመሪያው ወር ነው፡፡እግዚአብሔር የእሥራኤልን ሕዝብ ከግብፅ ምድር ያወጣበትን ጊዜ የሚያመለክት ነው፡፡(የዕብራውያን ወራትንና ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡“ወጡ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው መልቀቅን ነው፡፡“የግብፅ ምድርን ከለቀቁ በኋላ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“የተመደበው”የሚለው ቃል ቀደም ሲል መርሐ ግብር በተያዘለት መሠረት ማለት ነው፡፡ይሄ ማለት በየዓመቱ ይህን ያደርጋሉ ማለት ነው፡፡“ሕዝቡ…በዓመቱ በሚያከብሩት መሠረት” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፋሲካን የሚያከብሩበት ዓመት ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ ሊብራራ የበለጠ ይችላል፡፡ “በአሥራ አራተኛው ቀን …አክብሩት፡፡በየዓመቱ ማክበር የሚኖርባችሁ በዚህ ወቅት ነው ነው” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቀን 14” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ሁለቱ እንዲቀናጁ የተደረጉት ትዕዛዙን መፈፀም የሚኖርባቸው ስለመሆኑ አፅንዖት ለመስጠት ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ልትጠብቁት”የሚለው ቃል ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን አክብሩት ማለት ነው፡፡ “ልታከብሩት ይገባል”ወይም “ትኩረት ልትሰጡት ይገባል”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ጠብቁት” የሚለው ቃል ትርጉሙ አክብሩት ማለት ነው፡፡“ለፋሲካ በዓል ትኩረት ስጡ”ወይም “የፋሲካን በዓል አክብሩ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“በመጀመሪያው ወር በ14ኛው ቀን” ይሄ የዕበራውያንን የዘመን አቆጣጠር ያሣያል፡፡(የዕብራውያን ወራትንና ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያሣየው የሞተ ሰው ሬሣን ከመንካታቸው የተነሣ የረከሱ መሆናቸውን ነው፡፡የዚህን ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ልታብራሩት ትችላላችሁ፡፡“የሞተ ሰው ሬሣ ከመንካታቸው የተነሣ ረከሱ” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር አንድን ሰው በመንፈሣዊ ሕይወቱ ተቀባይነት እንደሌለውና ወይም የረከሰ እንደሆነ የሚቆጥረውን ሰው እዚህ ሥፍራ ላይ ልክ ሰውነቱ ንፁህ እንዳልሆነ ተደርጎ ይገለፃል፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ጠብቁ”የሚለው ቃል ትኩረት ስጡት ማለት ነው፡፡ “ፋሲካን በአግባቡ ትኩረት ስጡት”ወይም “ፋሲካን አክብሩት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት የሞተ ሰው ሬሣ ነክተዋል ማለት ነው፡፡የዚህን ዓረፍተ ነገር ሙሉ ፍቺ ማብራራት ትችላላችሁ፡፡“የሞተ ሰው ሬሣ ከመንካታችን የተነሣ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎቹ ይሄንን ጥያቄ የሚጠይቁት በፋሲካ በዓል ላይ እንዳይሳተፉ የተደረጉበትን ሁኔታ ቅሬታ ለማቅረብ ነወ፡፡ይሄ ምላሽ የማያሻው ጥያቄ በዓረፍተ ነገር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በእሥራኤል ሕዝብ መካከል ….ከመሥዋዕቱ ሥጦታ እኛን ማግለላችሁ ተገቢ አይደለም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
አቋም መያዝ ወይም አስቀድሞ መወሰን፡፡
እዚህ ሥፍራ ላይ እግዚአብሔር አንድን ሰው በመንፈሣዊ ሕይወቱ ተቀባይነት እንደሌለውና ወይም የረከሰ እንደሆነ የሚቆጥረውን ሰው ልክ ሰውነቱ ንፁህ እንዳልሆነ ተደርጎ ይገለፃል፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት የሞተ ሰው ሬሣ ነክተዋል ማለት ነው፡፡የዚህን ዓረፍተ ነገር ሙሉ ፍቺ የበለጠ ማብራራት ትችላላችሁ፡፡“የሞተ ሰው ሬሣ ከመንካታችን የተነሣ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጠብቁ”የሚለው ቃል በአግባቡ አስቡት ማለት ነው፡፡ “ፋሲካን በአግባቡ አስቡት”ወይም “ፋሲካን አክብሩት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መብላት”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ማክበርን ነው፡፡“ለፋሲካ ትኩረት ሥጡ”ወይም “ፋሲካን አክብሩ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“14ኛ ቀን 2ተኛ ወር” ይሄ የአይሁዳውያንን የቀን አቆጣጠር የሚያመለክት ነው፡፡(የዕብራውያን ወራትንና ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“ፀሐይ ስትገባ”
“እርሾ የሌለው ቂጣ”
እነዚህ ቅጠሎች ትናንሾች ሲሆኑ አብዛኛውን ጊዜ ጠንካራና መራራ ጣዕም ያላቸው ናቸው፡፡
“እና ከእርሱ ማንኛውንም እንት መስበር አይኖርባቸውም”
እዚህ ሥፍራ ላይ እግዚአብሔር አንድን ሰው በመንፈሣዊ ሕይወቱ ተቀባይነት እንዳለው የሚቆጥረውን ሰው ልክ ሰውነቱ ንፁህ እንደሆነ ተደርጎ ይገለፃል፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ጠብቁ”የሚለው ቃል ትኩረት ስጡት ማለት ነው፡፡ “ፋሲካን በአግባቡ ትኩረት ስጡት”ወይም “ፋሲካን አክብሩት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መቆረጥ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ንብረቱን መንጠቅና ማባረርን ነው፡፡ “ያ ሰው መባረር ይኖርበታል”ወይም “ያንን ሰው ማባረር ይኖርባችኋል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውንና ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
አቋም መያዝ ወይም አስቀድሞ መወሰን፡፡
እዚህ ላይ አንድ ሰው የኃጢአትን ውጤቶች መሸከም እንዳለበት የሚገልፀውን ሃሣብ ኃጢአቱን እንደ ዕቃ እንደሚሸከመው ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ያ ሰው የኃጢአቱን ቅጣት መሸከም ይኖርበታል”
እዚህ ላይ “እናንተ”የሚለው ቃል የብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተውም የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡(እናንተ የሚለውን የተለያዩ አገላለፆች የሚለውንይመልከቱ)
“ያ መፃተኛ ሰው እግዚአብሔር የሚያዝዘውን ትዕዛዛት መጠበቅና ተግባራዊ ማድረግ ይጠበቅበታል”
በመሠረቱ እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ሁለቱ ሐረጎች እንዲቀናጁ የተደረጉበት ምክኒያት መፃተኛው የፋሲካን ሕጎች በሙሉ መታዘዝ እንደሚኖርበት አፅንዖት ለመሥጠት ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“በእሥራኤል ምድር ውስጥ”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሌዋውያን ማደሪያውን ተከሉ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የመገናኛ ድንኳኑ ሌላ ሥም ነው፡፡“የምሥክሩ ድንኳን ሥርዓቶች የሚለውን ሐረግ ”በኦሪት ዘኁልቁ 1፡50 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ ደመናው በሌሊት የሚኖረውን ገፅታ የሚገልፅ ነው፡፡እዚህ ላይ ደመናው ከእሣት ጋር ሲመሳሰል እንመለከታለን፡፡“ሌሊት በሚሆንበት ወቅት ማለዳ እስኪነጋ ድረስ ደመናው ግዙፍ እሣት ይመስል ነበር” (ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
ደመናው ከመገኛና ድንኳኑ በላይ ይውል እንደነበረ መግለፁ ተገቢ ሊሆን ይችላል፡፡“ደመናው በዚህ መልኩ በመገናኛ ድንኳኑ ላይ ይቆይ ነበር” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የደመናው አምሳል ከግዙፍ እሣት ጋር ተነፃፅሯል፡፡(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ተንቀሳቀሰ” ወይም “እግዚአብሔር ደመናውን አነሳው”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ደመናው መጓዙን አቋረጠ” “
“ትዕዛዝ”የሚለው ቃል እንደ ሥም (ሰዋሰው)ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር በሚያዝበት ወቅት” (አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
“ከማደሪያው በላይ”
እዚህ ላይ “መሥራት” የሚለው ቃል ማቋቋም ማለት ነው፡፡“ሠፈራቸውን ማቋቋም” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት ደመናው በማደሪያው ላይ የሚቆየው ለአንድ ሊሊት ብቻ ነው ማለት ነው፡፡የዚህን ዓረፍተ ነገር ትርጉም የበለጠ ልታብራሩት ትችላላችሁ፡፡ “ከማታ ጀምሮ እስከ ጥዋት ድረስ ብቻ”ወይም “በማደሪያው ላይ ለአንድ ሌሊት ብቻ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ደመናው በማደሪያው ላይ የሚቆይ ከሆነ” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ደመናው ሲንቀሳቀስ ጉዞ ይጀምራሉ”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ደመናው ብድግ አለ”ወይም “እግዚአብሔር ደመናውን አነሳው”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ትዕዛዝ”የሚለው ቃል እንደ ግሥ ሊገለፅ ይችላል፡፡ (አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር በሙሴ በኩል የሰጠው ትዕዛዝ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት እግዚአብሔር የሆነ ሰው መለከት እንዲሰራ ለሙሴ ትዕዛዝን ሰጥተታል ማለት ነው፡፡ራሱ አይደለም የሰራቸወ፡፡“ለአንድ ሰው ሁለት መለከቶቸን እንዲሰራ ንገረው”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ መለከቶቹን የሚነፋው ራሱ ሳይሆን መለከቶቹን እንዲነፉ ካህናቱን ያዝዛቸዋል፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“አንተ እዚያው እያለህ” ይሄ ማለት ካህኑ መለከቱን በሚነፋበት ወቅት ሙሴ እዚያው መገኘት አለበት ማለት ነው፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆኑ የነገድ ክፍሎችን የሚያመለክቱ ናቸው፡፡እዚህ ላይ ሁለተኛው ሐረግ ጥቅም ላይ የዋለው የመጀመሪያውን ሐረግ ለማብራራት ሲባል ነው፡፡“የእሥራኤል ነገድ አለቆች የሆኑ መሪዎች”(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“እናንተ”የሚለው ቃል የብዙ ቁጥር ነው፡፡እግዚአብሔር ለሙሴ እየተናገረ ቢሆንም የሚያመለክተው ግን ካህናቱን ነው፡፡ካህናቱ እንጂ ሙሴ መለከቱን አይነፋም፡፡“ከፍ ባለ ድምፅ በሚነፉበት ወቅት”(እናንተ የሚለውን በተለያየ መልክ የሚገልፀውንና ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“እናንተ”የሚለው ቃል የብዙ ቁጥር ነው፡፡እግዚአብሔር ለሙሴ እየተናገረ ቢሆንም የሚያመለክተው ግን ካህናቱን ነው፡፡ካህናቱ እንጂ ሙሴ መለከቱን አይነፋም፡፡“ከፍ ባለ ድምፅ በሚነፉበት ወቅት”(እናንተ የሚለውን በተለያየ መልክ የሚገልፀውንና ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“ቁጥር 2 ጊዜ”ወይም “እንደገና”(ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“ማሕበሩን በአንድነት መሰብሰብ”
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ካህናቱን ሲሆን “የእነርሱ”የሚለው ቃል ደግሞ የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡
“ለእናንተ ሕግ ይሁን” እዚህ ላይ “እናንተ”የሚለው ቃል የብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡(እናንተ ለሚለው ቃል የተለያዩ አገላለፆች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር አንተ የሚለውን ቃል እየተጠቀመ ለሙሴ እየተናገረ ቢሆንም በመሠረቱ የሚናገረው ወደ ጦርነት ለሚወጣው ለእሥራኤል ሕዝብ ነው፡፡“የእሥራኤል ሕዝብ ወደ ጦርነት በሚወጣበት ወቅት…እሥራኤል በምትገፋበት ወቅት”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚሀ ላይ እግዚአብሔር ሙሴን አንተ እያለ እየተናገረው ቢሆንም በመሠረቱ ግን ሙሴ ካህናቱን መለከት እንዲያስነፋቸው ነበር ይናገረው የነበረው፡፡ (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“ትታሰባላችሁ”የሚለው ሐረግ “ትታወሳላችሁ ማለት ነው፡፡“አስባችኋለሁ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“መከበር”የሚለው ስም “ማክበር”በሚለው ግሥ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በምታከብሩበት ወቅት”(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ለሙሴ ቢናገርም በመሠረቱ ካህናቱ መለከቱን እንዲነፉ ነው የፈለገው፡፡“ካህናቱ መለከቱን እንዲነፉ ትዕዛዝ መሥጠት ይኖርብሃል”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
በዕብራውያን የቀን አቆጣጠር መሠረት አሥራ ሁለት ወራት አሉ፡፡በብርማ ቀለም የሚደምቀው የጨረቃ በርሃን የመጀመሪያው ምዕራፍ በቀን አቆጣጠሩ ላይ የመጀመሪያው ወር መሆኑን ያመለክታል፡፡(የዕብራውያን ወራት የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ሐረጎች ውስጥ “እናንተ”የሚለው ቃል የብዙ ቁጥር በመሆኑ የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝበ ነው፡፡(እናንተ ለሚለው ቃል የተለያዩ አገላለፆች የሚለውን መልከቱ)
“ለመሥዋዕቱ ከብር”
“ለእኔ መታሰቢያ ይሆናችኋል” “መታሰቢያ”የሚለው ቃል “መታሰብ”በሚለው ግሥ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እኔን እንድታሰቡ ያደርጋችኋል”(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው መለከቶቹንና መሥዋዕቶቹን ነው፡፡
“2ተኛ ዓመት”ይሄ የሚያመለክተው እግዚአብሔር እሥራኤላውያንን ከግብፅ ያወጣበትን ሁለተኛውን ወር ነው፡፡ (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“በ2ተኛውም ወር ከወሩም በ20ኛው ቀን”በዕብራውያን የቀን አቆጣጠር መሠረት ይሄ ሁለተኛው ወር ነው፡፡”(የዕብራውያን ወራትንና ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ደመናው ብድግ አለ”ወይም “እግዚአብሔር ደመናውን አነሳው”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይ መልከቱ)
መገናኛ ድንኳኑ በዚህ ረዥም በሆነ ሥምም ጭምር የሚጠራበት ምክኒያት የእግዚአብሔር ሕግ ያለበት የቃል ኪዳኑ ሰነድ በውስጡ የሚቀመጥ በመሆኑ ነው፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 1፡50 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት የሰጣቸው ትዕዛዛት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ሠፈር በይሁዳ ሥር የሚገኙ የተለያዩ ነገዶችን የሚያካትት ነው፡፡ይሁዳን፤ይሳኮርንና ዛብሎንን፡፡
ሌሎቹ ሁሉ ከሠፈራቸው ከመነሣታቸው በፊት እነርሱ ሠፈራቸውን በመጀመሪያ ለቀው ይሄዱ ነበር፡፡
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
የእነዚህን ሰዎች ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 3፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
x
ይሄ የሚያመለክተው የቀአትን የትውልድ ሐረግ ነው፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 3፡27 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ የሚያመለክተው በኤፍሬም ክፍል ውስጥ ያሉትን የነገድ ሠራዊቶችን ነው፡፡ሮቤል፤ስምዖንና ጋድ፡፡ኤፍሬም፤ምናሴና ብንያም፡፡
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡10 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡10 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ የሚያመለክተው በዳን ክፍል ውስጥ ያሉትን የነገድ ሠራዊቶችን ነው፡፡ሮቤል፤ስምዖንና ጋድ፡፡ኤፍሬም፤ምናሴና ብንያም፡፡ዳን፤አሴርና ንፍታሌም፡፡
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡12 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 1፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ የሰው ሥም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ለእኛ የነገረንን”
“ከመልካም አያያዝ ጋር እንንከባከብሃለን”
“ዓይን ትሆንልናለህ”ማለት ምሪት መሥጠትና መንከባከብ ማለት ነው፡፡“በበረሃ ውስጥ ምሪት ልትሰጠንና እንዴት መኖር እንደሚገባን ልታሣየን ትችላለህ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡
ይሄ የሚያመለክተው የሲናን ተራራ ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ፍቺ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“የሲና ተራራ፤የእግዚአብሔር ተራራ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የተወሰኑ ሌዋውያን የቃል ኪዳኑን ታቦት ተሸክመው በእሥራኤል ሕዝብ ፊት ይሄዱ ነበር፡፡“እየተጓዙ እያሉ የተወሰኑ ሰዎች የቃል ኪዳኑን ታቦት ተሸክመው ፊት ለፊት ይሄዱ ነበር”(ግዑዝ ነገሮች ሕይወት እንዳላቸው ተደርገው ሲገለፁ የሚለውን ይመልከቱ)
“በየዕለቱ”ወይም “ቀን ሣለ”
እዚህ ላይ ታቦቱ ልክ ሰው ይመስል ጉዞ እንደሚጓዝ ዓይነት ነው የሚገለፀው፡፡ታቦቱን የሚሸከሙ ሰዎች ነበሩ፡፡“ታቦቱ በተጓዘ ቁጥር ሰዎች ይሸከሙት ነበር፡፡”(ግዑዝ ነገሮች ሕይወት እንዳላቸው ተደርገው ሲገለፁ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ተነሳ”የሚለው ሐረግ እግዚአብሔር ሥራውን እንዲጀምር የሚጠየቅበት ሲሆን በዚህ አውድ ግን ሙሴ ጠላቶቻቸውን እንዲበትንላቸው እየለመነ ነው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሙሴ ጠላቶቹ ከራሱ ከእግዚአብሔር የሚሸሹ ይመስል እግዚአብሔር ጠላቶቻቸውን ከእሥራኤል ሕዝብ እንዲሸሹ ምክኒያት እንዲሆንላቸው ነው የሚለምነው፡፡“አንተን የሚጠሉህን ከታቦትህና ከሕዝብህ እንዲሸሹ አድርጋቸው”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ታቦቱ ሰው ይመስል እንደሚጓዝ ዓይነት ተደርጎ ነው የሚገለፀው፡፡ታቦቱን የሚሸከሙት ሰዎች ነበሩ፡፡“ሰዎች እንደተሸከሙት ታቦቱ ያርፍ ነበር”(ግዑዝ ነገሮች ሕይወት እንዳላቸው ተደርገው ሲገለፁ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው የሰዎቹን ቁጥር ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ትርጉም የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“እልፍ አእላፋት ሕዝብ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር የሚያነድን እሣት ላከ”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ለዚያ ሥፍራ ሥም ሰጡት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እሥራኤላውያን ይህንን ጥያቄ ያቀረቡት ከመና ሌላ ተጨማሪ የሚበሉት ነገር እንደሚፈልጉ ለመጠየቅ ነበር፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሥጋ የመብላት መሻት አለን”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
“መብላት አንፈልግም” ወይም“” “መብላት አንችልም”
የዚህ ዕፅዋት ዘር በሚደርቅበት ጊዜ በቅመምነት ያገለግላል፡፡
ይሄ የሚያጣብቅ ነገር ያለው ሲሆን የገረጣ ቢጫ ቀለም አለው፡፡
ዓይኑ መመልከቱን የሚያመለክት ሲሆን መመልከቱ ደግሞ አስተሳሰቡን ወይም የፍርድ አሰጣጡን ይወክላል፡፡“በሙሴ አስተሳሰብ”ወይም “በሙሴ ዳኝነት”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ምላሽ የማያሻቸውን ብዙ ጥያቄዎች ለእግዚአብሔር ያቀርባል፡፡(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እነዚህን ጥያቄዎች የጠየቀው እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ባለው ግንኙነት ላይ የተቃውሞ ጥያቄ ለማቅረብ ነበር፡፡በድርጊት መልክ ሊገለፁ ይችላሉ፡፡ሙሴ ስለራሱ በሶስተኛ አካልነት ነው የሚናገረው፡፡“እኔ ባሪያህን በእንደዚህ ዓይነት መጥፎ ሁኔታ መያዝ አልነበረብህም፡፡በእኔ ልትናደድ አይገባም”ወይም “እኔ ባሪያህ ያጠፋሁት ጥፋት ስለሌለ ጥሩ ባልሆነ ሁኔታ እኔን መያዝ አልነበረብህም!”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄንና የመጀመሪያ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ሕዝቡን የመምራቱንና የሚያስፈልጋቸውን ነገር የመሥጠቱን ነገር ልክ ከባድ የሆነ ሸክምን ከመሸከም ጋር ያነፃፅረዋል፡፡“ለእነዚህ ሰዎች ሁሉ ኃላፊነትን ሰጠኸኝ፤እኔ ግን ከብዶኛል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ይህን ጥያቄ የሚጠይቀው አባታቸው እንዳልሆነ እግዚአብሔርን ለማሳሰብ ነው፡፡“የእነዚህ ሰዎች ሁሉ አባት አይደለሁም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እግዚአብሔር እንዲያስታውስለት የፈለገው ምንም እንኳን አባታቸው ባይሆንም እሥራኤላውያንን መንከባከብ እንደሚገባው መናገሩን ነበር፡፡“እኔ ስላልወለድኳቸው እንደ ሕፃን ልጅ ተሸከማቸው ልትለኝ አትችልም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እሥራኤላውያንን መንከባከብ ልክ ዕርዳታ የሚያሻውን ሕፃን ልጅ ከመሸከም ጋር ተነፃፅሯል፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ዓረፍተ ነገር ትርጉም የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“እንድሸከማቸው እንድሰጣቸው መጠበቅ የለብህም!”ወይም “ልሸከማቸው አልችልም...ልሰጣቸው”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ይሄንን ጥያቄ የሚያነሳው ለዚህ ሁሉ ሕዝብ ሥጋ መሥጠት የማይቻል መሆኑን ለመግለፅ ነው፡፡“ለዚህ ሁሉ ሕዝብ የሚበቃ ሥጋ ለማግኘት የምችልበት ሁኔታ የለም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ የመምራቱንና ለሕዝቡ የሚያስፈልጋቸውን ነገር የማቅረቡን ጉዳይ ልክ እነርሱን እንደሚሸከም ዓይነት አድርጎ ይገልፀዋል፡፡“ለእነዚህ ሰዎች ሁሉ የሚያስፈልጋቸውን ነገር ለብቻዬ ለማቅረብ አልችልም”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡“ይሄ ኃላፊነት ለእኔ አስቸግሮኛል”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“መንፈስ”የሚለው ቃል እግዚአብሔር ለሙሴ የተናገረውን ነገር እንዲያደርግ ኃይል የሚሰጠውን የእግዚአብሔርን መንፈስ ነው የሚያመለክተው፡፡“እግዚአብሔር የሰጠህ በአንተ ያለው መንፈስ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የመምራቱንና አስፈላጊ ነገሮችን የማቅረቡን ጉዳይ ልክ ሙሴና ሌሎች መሪዎቹ እንደሚሸከሙት ነገር አድርጎ ነው የሚገልፀው፡፡“የሕዝቡን ሸክም ከአንተ ጋር ይሸከማሉ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የመምራቱንና ለሕዝቡ አስፈላጊ ነገሮችን የማቅረቡን ጉዳይ ልክ ሙሴና ሌሎች መሪዎቹ እንደሚሸከሙት ነገር አድርጎ ነው የሚገልፀው፡፡“ብቻህን አትሸከማቸውም”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እሥራኤላውያን ይህንን ጥያቄ ያቀረቡት ከመና ሌላ ተጨማሪ የሚበሉት ነገር እንደሚፈልጉ ለመጠየቅ ነበር፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሥጋ የመብላት ፍላጎት አለን”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት 1/እግዚአብሔር ምግቡ በትውከት መልክ በአፍንጫቸው እንደሚወጣ ነው የሚናገረው፡፡“ታምማችሁ እስክታስታውኩ ድረስ”ወይም “በአፍንጫው በሚወጣበት ሁኔታ እጅግ ብዙ ሥጋን ይበላሉ” “በአፍንጫቸው የሚወጣ እስኪመስል ድረስ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቡ ይሄንን ጥያቄ የጠየቀው ቅሬታውን ለመግለፅና አቤቱታን ለማቅረብ ነበር፡፡“ከግብፅ ምድር መውጣት አልነበረብንም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስድስት መቶ ሺህ ሕዝብ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እነዚህን ጥያቄዎች የሚያቀርበው ሕዝቡ እንዲጠግብ ለማድረግ በቂ ሥጋ ስለመኖሩ ጥርጣሬ ስለገባው ነው፡፡ “እነርሱን ለማጥገብ የበሬና የበግ መንጋ እንዲሁም የባህርን ዓሣ ሁሉ መግደል ይኖርብናል”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
በመሠረቱ እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡በአንድነት የሚያመለክቱት ነገር ቢኖር ብዙ ከብቶች የመኖራቸውን ጉዳይ ነው፡፡(ሁለት ተመሳሳይ ገፅታ ያላቸው የሚለውን ይመልክቱ)
“ሁሉ” የሚለው ቃል የተጋነነ ሲሆን ለእሥራኤል ሕዝብ ሁሉ ምግብ ለማቅረብ የማይቻል መሆኑን ለመግለፅ ነው፡፡(የተጋነነ ንፅፅር እና አጠቃላይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ረሃባቸውን ለማስታገስ”
እዚህ ላይ “እጅ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ኃይል ነው፡፡እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው እግዚአብሔር ለሕዝቡ በቂ ሥጋ ሊሰጥ አይችልም ብሎ በማሰቡ ሊገስፀው ነው፡፡“ይህንን የማድረግ በቂ ኃይል የለኝም ብለህ ታስባለህ?”ወይም “ይህንን ለማድረግ ከበቂ በላይ ኃይል እንዳለኝ ማወቅ ይኖርብሃል”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውንና ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር የተናገረው ነገር”
“መንፈስ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለሙሴ የተሰጠውን የእግዚአብሔርን መንፈስ ነው፡፡ተመሳሳይ ሐረጎችን በኦሪት ዘኁልቁ 11፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ለሙሴ የሰጠው የተወሰነ ኃይል”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ለሽማግሌዎቹ ኃይልን መሥጠት መንፈስን በእነርሱ ላይ ማድረግ በሚል መልኩ ነው የተገለፀው፡፡ተመሣሣዩን ሐረግ በኦሪት ዘኁልቁ 11፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ለሰባ ሽማግሌዎች ሰጠ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ከመንፈሱ ኃይል ማግኘትን መንፈሱ እንደወረደባቸው ተደርጎ ተነግሯል፡፡“ከመንፈሱ ኃይልን ባገኙበት ወቅት”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ከመንፈሱ ኃይል ማግኘትን መንፈሱ እንደወረደባቸው ተደርጎ ተነግሯል፡፡“መንፈሱ ኃይልን ሰጣቸው”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴ ሥማቸውን በዝርዝሩ ውስጥ ፃፈው”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“መተንበዩን እንዲያቆሙ ንገራቸው”
ሙሴ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው እግዚአብሔርን ለመውቀስ ነበር፡፡አስፈላፊ ሆኖ ከተገኘ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ለእኔ ስትል ልትቀና አይገባህም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
አስፈላጊ ከሆነ እግዚአብሔር የሚቀናበት ነገር ምን እንደሆነ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ለእኔ የሆነውን ነገር ሊወስዱ ይችላሉ ብለህ ሰጋህን?”ወይም “ሰዎች ሥልጣኑን አያከብሩለትም ብለህ ተጨነቅክን?”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለሰዎች ኃይል የሚሰጠውን የእግዘአብሔርን መንፈስ ልክ እግዚአብሔር መንፈሱን በእነርሱ ላይ እንደሚያስቀምጥ አድርጎ ይገልፀዋል፡፡“የእግዚአብሔር መንፈስ ኃይልን ሁሉ ይሰጣቸው ዘንድ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ትንሽ ወፍ”(ያልታወቁትን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
“በእያንዳንዱ አቅጣጫ አንድ ሰው ቀኑን ሙሉ የሚጓዝበትን መንገድ ያህል”
ክንድ የመለኪያ ዓይነት ሲሆን 46 ሴንቲ ሜትር አካባቢ ይሆናል፡፡“92 ሴንቲ ሜትር ያህል” ወይም “አንድ ሜትር ያህል” (መፅሐፍ ቅዱሣዊ ርቀትንና ቁጥሮችን ይመልከቱ)
ይሄ ድርብ አሉታዊ ሲሆን በአዎንታዊ ዓረፍተ ነገር ሊገለፅም ይችላል፡፡
የቆሮስ መሥፈሪያ የመለኪያ ዓይነት ሲሆን 220 ሊትር ያህል ይሆናል፡፡“220 ሊትር”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ የመጠን መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡አንድ ላይ በመሆን አፅንዖት የሚሰጡት ሥጋውን ገና እየበሉ እያሉ ያኔውኑ እግዚአብሔር ቅጣቱን የላከባቸው መሆኑን ነው፡፡“ገና ሥጋውን እየበሉ እያሉ”(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሥፍራውን የምኞት መቃብር ብለው ጠሩት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውንና ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በበረሃ ውስጥ የሚገኝ የአንድ ስፍራ ስም ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ማርያምና ሙሴ ይሄንን ጥያቄ የጠየቁት ሙሴ ብዙ ሥልጣን ሲኖረው እኛ ግን የሚገባንን ያህል ሥልጣን የለንም በሚል ምክኒያት ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር የተናገረው ለሙሴ ብቻ አይደለም፡፡ከእኛም ጋር ተነጋግሯል፡፡”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አሁን”የሚለው ቃል ከዚህ ቀጥሎ ላለው አስፈላጊ ነጥብ ሰው የበለትኩረት እንዲሰጥ ያደርጋል፡፡
“አሁን”የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው በዋናው ታሪክ ላይ እረፍት ለመሥጠት ነው፡፡ተራኪው የሙሴን ባህርይ በሚመለከት የጀርባ ታሪኩን ይናገራል፡፡(የጀርባ ታሪክ የሚለውን ይመልከቱ)
የደመናው ቅርፅ አምድ እንደሆነ ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“የአምድ ቅርፅ ያለው ደመና”ወይም “ረዥም ደመና” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ለሙሴ እንደዚያ አልናገርም”
እዚህ ላይ ቤቴ የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእሥራኤልን አገር ነው፡፡በእግዚአብሔር ቤት ታማኝ መሆን እሥራኤልን ለመምራት ታማኝ መሆንን ያመለክታል፡፡“ሙሴ ሕዝቤን በታማኝነት ይመራል”ወይም“ሕዝቤን እሥራኤልን እንዲመራ እምነት የምጥልበት ሙሴን ነው” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ የጠየቀው ማርያምንና አሮንን ለመገሰፅ ነው፡፡በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይቸላል፡፡“ባሪያዬን ሙሴን በመቃወም ለመናገር መፍራት ነበረባችሁ፡፡”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
“በሙሴ ላይ”የሚለው ሐረግ እግዚአብሔር የሚናገረው ባሪያው እርሱ ስለመሆኑ ግልፅ ይሆናል፡፡“በባሪያዬ በሙሴ ላይ”(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ቁጣ እሣት እንደሆነ ዓይነት ተደርጎ ነው የተነገረው፡፡“እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ በጣም ተቆጣ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለምፅ የማርያምን ሥጋ ወደ ነጭነት ቀየረው፡፡“በጣም ነጭ ሆነ”(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
የሰዎችን ኃጢአት መያዝ ማለት ለፈፀሙት ኃጢአት ተጠያቂ ናቸው ማለት ነው፡፡ይሄ የሚያመለክተው በኃጢአታቸው የመቀጣታቸውን ጉዳይ ነው፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
በማርያም ላይ የተጣበቀባት ለምፅ ሕይወቷ እስኪያልፍ ድረስ ሥጋዋ እየበሰበሰ እንዲሄድ የሚያደርግ ነበር፡፡እየበሰበሰ የሚሄደው ሥጋ ልክ እንደሚባላ ነገር ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ከእናቱ ሆድ በወጣ ጊዜ ግማሽ ሥጋው ተበልቶ እንደሞተ አትሁን”(ተነፃፃሪ የሚለውንና ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“እባክህ”የሚለው ቃል የተደገመው ለጉዳዩ አፅንዖት ለመሥጠት ነው፡፡
ይሄ የሚያመለክተው ሊሆን ይችል የነበረ ነገር ተግባራዊ አለመደረጉን ነው፡፡በአንድ ሰው ፊት ላይ ምራቅ መትፋት ትልቅ ስድብ ነበር፡፡(በግምት ላይ የተመሠረቱ ሁኔታዎችንና ተምሣሌታዊ ድርጊቶች የሚለውን ይመልከቱ)
ከሠፈር ውስጥ ከወጣች በኋላ ተመልሣ ለመምጣት ያለመቻሏን ሁኔታ ልክ ከጀርባዋ በር እንደተቆለፈባት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ማርያም ከሠፈር ውጪ እንደትሄድ ተደረገ”ወይም “ማርያም ከሠፈር ውጪ እንድትሆን ተደረገ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልከ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴ ማርያምን ከሠፈር ውጪ ዘጋባት”ወይም “ሙሴ ማርያምን ከሠፈር ውጪ ላካት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በበረሃ ውስጥ ያለ የአንድ ሥፍራ ሥም ነው፡፡ይህንን በኦሪት ዘኁልቁ 11፡35 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
እግዚአብሔር የከነዓንን ምድር ለእሥራኤል ሕዝብ ለመስጠት የወሰነ ቢሆንም ወደዚያ ግን አልገቡም ነበር፡፡“ልሰጥ የወሰንኩትን”ወይም “በቅርቡ የምሰጠውን”(የቆየ ትንቢት የሚለውን ይመልከቱ)
“አንተ የላክኸው እያንዳንዱ ሰው በነራሱ ነገድ መካከል አለቃ መሆን ይኖርበታል፡፡”
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
በዮሴፍና በምናሴ መካከል ያለው ግንኙነት የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ከዮሴፍ ልጅ ከምናሴ ነገድ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
የእነዚህን ሰዎች ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 13፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ሙሴ ይህን ጥያቄ የሚጠይቀው የተላኩት ሰዎች በሚመለሱበት ወቅት ሊያቀርቡ የሚገባቸውን መረጃ በሚመለከት ግልፅ ለማድረግ በመፈለግ ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ምድሪቱ መልካም ወይም ክፉ፤ምን ዓይነት ከተሞች እንዳሉ፤ከተሞቹ ሰዎች የሚኖሩባቸው ሠፈሮች ብቻ እንደሆኑ ወይም የጦር ምሽግ መኖር አለመኖሩን አጣሩ” (ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የተመሸጉ ከተሞች ራሣቸውን ከጠላት ጦር ለመከላከል ሲሉ ጠንካራ ቅጥሮች ይኖሯቸዋል፡፡ሠፈሮች ግን እንደዚህ ዓይነት ቅጥሮች የሏቸውም፡፡
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ጺን” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ ቋንቋ ምድረ በዳ ማለት ነው፡፡(ቃላትን መዋስና መቅዳት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ግብፃውያን ጺንን ከመገንባታቸው ሰባት ዓመታት በፊት ከነዓናውን ኬብሮንን ገንብተዋት ነበር” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ በየአባቶቻቸው ቤቶች የነገድ ስሞች አንፃር የተሰየሙ ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሰው ሥም ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የቦታ ስም ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“በየወገኖቻቸው ባሉ ሁለት ሰዎች መካከል”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ለዚያ ሥፍራ ሥም ሰጡት” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከ40 ቀናት በኋላ”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ቃል”የሚለው የሚያመለክተው መረጃን ነው፡፡“መረጃቸውን ይዘው ተመለሱ” ወይም “የተመለከቱትን ነገር ዘገቡ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“በእርግጥም ወተትና ማር እዚያ ይፈስሳሉ”ምድሪቱ ለእንስሳትና ለዕፅዋት ተስማሚ መሆኗን ለመግለፅ ከእነዚያ እንስሳት የሚገኘው ወተትና ማር በምድሪቱ ላይ እንደሚፈስስ ነገር አድርገው ይገልፁታል፡፡“ከብቶችን ለማሳደግና አህልን ለማግኘት ድንቅ የሆነ ሥፍራ ነው”ወይም “በእርግጥም ለምለም የሆነ አገር ነው”ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውንና ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ወተት ከላምና ከፍየል የሚገኝ ነገር በመሆኑ ከብቶችንና ከከብቶች የሚገኘውን ምገብ ያመለክታል፡፡“ከከብቶች የሚገኝ ምግብ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ማር ከአበቦች የሚገኝ ነገር በመሆኑ ዕፅዋትንና ከዕፅዋት የሚገኘውን ምገብ ያመለክታል፡፡“ከዕፅዋት የሚገኝ ምግብ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከካሌብና ከኢያሱ በስተቀር በጊዜው ለስለላ የሄዱትን ሰዎች ሁሉ ነው፡፡
ሰዎቹ ምድሪቱ ወይም በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎች እጅግ አደገኞች መሆናቸውን ለመግለፅ ምድሪቱ ሰዎችን የምትበላ እንደሆነች አድርገው ያቀርቡታል፡፡“እጅግ አደገኛ ምድር”ወይም “ሰዎቹ ነፍሳችንን የሚያጠፉበት ምድር” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሰው ሥም ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ማየት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ግምገማንና የፍርድ ውሳኔ መሥጠትን ነው፡፡“በእኛ አስተሳሰብ…በእነርሱ አስተሳሰብ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎቹ ስለ አንበጣ የተናገሩት በዚያ ምድር ካሉት ሰዎች ጋር ራሣቸውን ሲያነፃፅሩ ምን ያሀል ትንሽ መሆናቸው እንደተሰማቸው ለመግለፅ ብለው ነው፡፡“እኛን ከእነርሱ ጋር ስናነፃፅረው የአንበጣ ያህል ትናንሾች ነን›፡፡(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሰዎቹ ጥያቄ የሚያነሱት እግዚአብሔር በአግባቡ እንዳልያዛቸው ለመግለፅ ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በሠይፍ እንድንገደል ለማድረግ ሲል ብቻ እግዚአብሔር ወደዚህ ሥፍራ ሊያመጣን አይገባም ነበር” (ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ሠይፍ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በሠይፍ መሞትን ወይም በጦርነት ውስጥ መሞትን ነው፡፡ “ሰዎች በሠይፍ ሲያጠቁን መሞት”ወይም “በጦርነት ውስጥ መሞት”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎቹ ይሄንን ጥያቄ የሚጠይቁት ሌሎች ሰዎችም ወደ ግብፅ ብንመለስ ይሻለናል ብለው በሃሣባቸው እንዲስማሙላቸው ለማድረግ ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ከነዓንን ለማሸነፍ ከምንጥር ይልቅ ወደ ግብፅ ብንመለስ ይሻለናል”
ይሄ የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡
“ፊታቸው መሬቱን ነክቶ ሰገዱ”ሙሴና አሮን ይህንን ያደረጉት ራሣቸውን በእግዚአብሔር ፊት ማዋረዳቸውን ለማሣየት ነበር፡፡ሕዝቡ በእግዚአብሔር ላይ ስላመፀ ሊቀጣቸው ይችል ይሆናል ብለው በመስጋታቸው ነበር፡፡“በእግዚአብሔር ፊት ትህትናን ለማሣየት ፊትን ወደ መሬት መድፋት”ወይም “ወደ እግዚአብሔር ለመፀለይ ፊትን ወደ መሬት መድፋት”(ተምሣሌታዊ ደርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴ ከላካቸው መካከል አንዳንድ ሰዎች” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ልብስን መቅደድ የሚመለክተው አንድ ሰው ችግር ላይ እንዳለና በርቱ ለቅሶ እያለቀሰ የሚገኝ መሆኑን ነው፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት)
ምድሪቱ ለእንስሳትና ለዕፅዋት ተስማሚ መሆኗን ለመግለፅ ከእነዚያ እንስሳት የሚገኘው ወተትና ማር ልክ በምድሪቱ ላይ እንደሚፈስስ ዓይነት ነገር አድርገው ይገልፁታል፡፡ይህንን ሐረግ በኦሪት ዘኁልቁ 1፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ከብቶችን ለማርባትና ለእህል ዕድገት እጅግ የሚያመች ሥፍራ ነው”ወይም “እጅግ ለም የሆነ መሬት ነው” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱና ካሌብ ለሕዝቡ መናገራቸውን ይቀጥላሉ፡፡
ኢያሱና ካሌብ ጠላቶቻቸውን ማጥፋት እንጀራን እንደመብላት ያህል ቀላል እንደሆነ ይናገራሉ፡፡“ምግብን የመብላት ያህል በቀላሉ እናጠፋቸዋለን”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውንና ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ጥላቸውን ከላያቸው ላይ ይገፍፋል” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“መከላከያቸው” የሚለው አሕፅሮተ ሥም “መከላከል”በሚለው ሥም(ሰዋሰው)ሊገለፅ ይችላል፡፡ (አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ የጠየቀው መቆጣቱን ለመግለፅና ሕዝቡን በሚመለከት ትዕግሥቱ ማለቁን ለማሣየት ነው፡፡እነዚህ በድርጊቶች ሊገለፁ ይችላሉ፡፡“ይሄ ሕዝብ ለብዙ ጊዜ ጠልቶኛል፡፡በፊቱ ባደረግሁት ተአምራት ሁሉ አላመነብኝም....እነርሱ፡፡(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእኔ ሕዝበ እንዳልሆኑ እቆጥራቸዋለሁ”በአንዳንድ ቅጂዎች ትርጓሜ መሠረት ደግሞ ሊያጠፋቸው እንደፈለገ የሚያመለክት ሊሆንም ይችላል፡፡
እዚህ ላይ “የራስህን የሚለው ቃል ነጠላ ስለሆነ የሚያመለክተው ሙሴን ነው፡፡(አንተ የሚለው ቃል በተለያየ መንገድ የሚገለፅበት የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1/ሙሴ እግዚአብሔር ራሱን ለሕዝቡ የሚገልፅበትን ሁኔታ ልክ ፊቱን እንዲያዩ እንደፈቀደላቸው አድርጎ ያቀርበዋል 2/ሙሴ ከእግዚአብሔር ጋር ያለውን የጠበቀ ግንኙነት ለመግለፅ ልክ እግዚአብሔር ለሙሴ በሚናገርበት ወቅት ፊቱን እንደተመለከተ ዓይነት አድርጎ ተነግሯል፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አንተ ለእኔ የምትናገረው በቀጥታ ነው”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውንና ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁሉንም በአንድ ጊዘ መግደልን ልክ አንድን ሰው እንደመግደል ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ሁሉንም በአንድ ጊዜ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ታማኝነት”የሚለው አሕፅሮተ ቃል “ታማኝ”ወይም “በታማኝነት”ተብሎ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ዘወትር ለቃል ኪዳኑ ታማኝ የሆነ”ወይም “ሕዝቡን ዘወትር በታማኝነት ያፈቅራል” (አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
“እውነትም ኃጢአተኛ የሆኑ ሰዎችን ይቅር አይልም” የሰዎችን ኃጢአት ማስወገድ የሚለው ቃል ለመቀጣት ፈቃደኛ ላለመሆናቸው ምሣሌያዊ አነጋገር ነው፡፡እግዚአብሔር የበደለኞችን ኃጢአት ይቅር አይልም፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ መቅጣት የሚለው ሃሣብ የተገለፀው ልክ አንድ ቁሣቁስ መጥቶ በሕዝብ ላይ እንደሚቀመጥ ዓይነት ተደርጎ ነው፡፡“በበደሉ ሰዎች ኃጢአት ምክኒያት የበደሉትን ሰዎች ትውልድ ሲቀጣ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ክብሬ ምድርን ሁሉ ይሞላል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“መፈታተኑን አላቋረጡም”
እዚህ ላይ አሥር ጊዜ ሲባል ለብዙ ጊዜያት ለማለት ነው፡፡“ለብዙ ጊዜ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መስማት”የሚለው ቃል የሚመለክተው መታዘዝን ሲሆን የእግዚብሔር ድምፅ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ደግሞ የእርሱን ንግግር ነው፡፡“የተናገርኩትን ነገር አልታዘዛችሁም” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚሀ ላይ “መንፈስ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው አስተሳሰቡን ነው፡፡ካሌብ እግዚአብሔርን ለመታዘዝ ፈቃደኛ ነበር፡፡አስተሳሰቡ ምን እንደነበረ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“የተለየ አስተሳሰብ የነበረው በመሆኑ”ወይም “እግዚአብሔርን ለመታዘዝ ፈቃደኛ ስለነበረ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውንና ግልፅ የሆነ ትግበራ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው በሕዝቡ ላይ ያለው ትዕግሥት በመሟጠጡ ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ለብዙ ጊዜ ሲያጉረመርምብኝ የኖረውን ይህንን ማህበረሰብ ታግሼዋለሁ”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማጉረምረም”የሚለው አሕፅሮተ ሥም በሥም(ሰዋሰው) መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእሥራኤል ሕዝብ ሲያጉረመርም ሰምቻለሁ”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስትናገሩ እንደሰማኋችሁ”
የበድኖቻቸው መውደቅ የሚያመለክተው የሚሞቱ መሆኑን ነው፡፡“ትሞታላችሁ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ቆጠራ በተካሄደበት ወቅት ሙሴ የቆጠራችሁ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሃያ ዓመትና ከዚያ በላይ የሆኑ”
የበድኖቻቸው መውደቅ የሚያመለክተው የሚሞቱ መሆኑን ነው፡፡“ትሞታላችሁ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
አንዳንድ የትርጉም ቅጂዎች “ልጆቻችሁ በምድረ በዳ ይቅበዘበዛሉ”የሚለውን ሃሣብ ይመርጡታል፡፡ይሄ የሆነበት ምክኒያት ከብቶቹ የሚግጡት ሣር እስከሚያገኙ ድረስ እረኞቹ ከቦታ ቦታ ይዘዋወሩ ስለነበረ ነው፡፡
“ከድርጊታችሁ ፍሬ የተነሣ ሊሰቃዩ ይገባል”ወይም “ከእናንተ ድርጊት የተነሣ እነርሱ ሊሰቃዩ ይገባል”
በድን ሬሣ ነው፡፡በድኖቻችሀ እስኪጠፉ ድረስ የሚለው ቃል የሚያመለክተው አንድ ሰው ሣይቀር የሚሞት መሆኑን ነው፡፡“ከእናንተ የመጨረሻው ሰው እስከሚሞት ድረስ”ወይም “ሁላችሁም እስክትሞቱ ድረስ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“በኃጢአታችሁ ፍሬ ተሰቃዩ”ወይም “ከኃጠአታችሁ የተነሣ ተሰቃዩ”
ይሄ ምናልባት በሕይወት አይኖሩም ለማለት ሊሆን ይችላል፡፡“ፍፃሜያቸው ይሆናል”ወይም “ይጠፋሉ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውንና ግልፅ የሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“በእግዚአብሔር ፊት በመቅሠፍት”የሚለው ቃል የሚያመለከተው በእግዚአብሔር የተመቱ መሆኑን ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ስለምድሪቱ ከፉ ወሬ ያመጡትን ሰዎች በእግዚአብሔር ተቀስፈው ሞቱ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውንና ግልፅ የሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ነገር የተናገሩት ሃሣባቸውን መለወጣቸውንና ከአንድ ቀን በፊት ማድረግ የነበረባቸውን ነገር ለማድረግ መፈለጋቸውን አፅንኦት ለመሥጠት ነው፡፡የእናንተ ቋንቋ ይህንን የማብራራት የራሱ መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡
ሙሴ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው የእሥራኤልን ሕዝብ ለመገሰፅ ነው፡፡ይሄ አሕፅሮተ ሥም በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ እንደገና መተላለፍ የለባችሁም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እነርሱን ማገዝ ከእነርሱ ጋር እንደመኖር ተደርጎ ተገልጿል፡፡“እግዚአብሔር አይረዳችሁም”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ጠላቶቻችሁ ድል እንዳይነሷችሁ ለመከላከል” ወይም “በጠላቶቻችሁ ላይ ድልን እንድታገኙ ለማድረግ” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚሀ ላይ “ሠይፍ”የሚያመለክተው ጦርነትን ነው፡፡“በጦርነት ውስጥ ትሞታላችሁ”ወይም “ከእነርሱ ጋራ ስትዋጉ ይገድሏችኋል” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን መታዘዝ እርሱን እንደ መከተል ተደርጎ የተገለፀ ሲሆን የሚናገረውን ቃል አለመፈፀም ደግሞ ከእርሱ እንደመመለስ ተደርጎ ተገልጿል፡፡“እግዚአብሔርን መታዘዝ አቁማችኋል”ወይም “እግዚአብሔርን ላለመታዘዝ ወስናችኋል” “(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)”
እነርሱን ማገዝ ከእነርሱ ጋር እንደመኖር ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡“አይረዳችሁም”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነርሱ ግን ወደ ተራራው ራስ ሊወጡ ደፈሩ፡፡“እግዚአብሔር ያልፈቀደው ነገር ቢሆንም እነርሱ ግን ወደ ተራራው ራስ ሊወጡ ደፈሩ፡፡”
አብዛኛው የእሥራኤል ምድር ከፍታ ያለው ሥፍራ ነው፡፡የእሥራኤል ልጆች ከነዓናውያንን ለመውጋት የዮርዳኖስን ወንዝ በተሻገሩበት ወቅት ወደ ከነዓን ምድር ውስጥ ዘልቀው ለመግባት መውጣት የሚኖርባቸው ተራራዎች ነበሩ፡፡
ዘኁልቁ 15፤1-32 ድረስ ያለው ክፍል ሙሴ ለእሥራኤላውያን እንዲናገራቸው እግዚአብሔር የተናገረውን የሚገልፅ ነው፡፡
“ከበሬ ወይም ከበግ መንጋ ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታን ማቅረብ”እግዚአብሔር በጣፋጩ ሽታ ደስ መሰኘቱ የሚያመለክተው መሥዋዕቱን በሚያቀርበው ሰው መደሰቱን ነው፡፡“ከበሬ ወይም ከበግ መንጋ ጣፋጭ ሽታን በማቅረብ እግዚአብሔርን ደስ ማሰኘት”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው በኦሪት ዘኁልቁ 15፡3 የተጠቀሱትን መሥዋዕቶች ነው፡፡
መስፈሪያ የመለኪያ ዓይነት ሲሆን ከ22 ሊትር ጋር እኩል ነው፡፡“2 ሊትር ያህል”ወይም “ሁለት ሊትር”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢን የመለኪያ ዓይነት ሲሆን ከ3.7 ሊትር ጋር እኩል ነው፡፡“1 ሊትር ያህል”ወይም “አንድ ሊትር”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
መስፈሪያ የመለኪያ ዓይነት ሲሆን ከ22 ሊትር ጋር እኩል ነው፡፡“4 ሊትር ያህል”ወይም “አራት ተኩል ሊትር”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢን የመለኪያ ዓይነት ሲሆን ከ3.7 ሊትር ጋር እኩል ነው፡፡“አንድ ሊትር”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔርን የሚያስደስት ሽታ ይወጣዋል” እግዚአብሔር በጣፋጩ ሽታ ደስ መሰኘቱ የሚያመለክተው መሥዋዕቱን ባቀረበው ሰው ሐሴት ማድረጉን ነው፡፡“እርሱን መሥዋዕት በማድረግ እግዚአብሔርን ታስደስታላችሁ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ወደ ዘመናዊ መለኪያ ልትለውጡት ትችላላችሁ፡፡“ስድስትና አንድ ከግማሽ ሊትር”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ወደ ዘመናዊ መለኪያ ልትለውጡት ትችላላችሁ፡፡“ሁለት ሊትር”(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
“በመሠዊያው ላይ የምታቃጥሉት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔርን የሚያስደስት ሽታ ማቅረብ” በቅን ልብ መሥዋዕትን በሚያቀርብ ሰው እግዚአብሔር መደሰቱን ለመግለፅ ልክ እግዚአብሔር በመልካም ሽቱ መሥዋዕት እንደሚደሰት ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“እርሱን በማቅረብ እግዚአብሔርን ማስደሰት፡፡”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እናንተ ልታደርጉት ይገባል” (ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡በተናገርኩት መሠረት መፈፀም ይኖርባችኋል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በእሣት ላይ የሚያቀጥሉትን”
“ለእግዚአብሔር ደስ የሚያሰኝ ሽታ ለማቅረብ” የሚለው ሐረግ እግዚአብሔር በቅን ልብ መሥዋዕትን በሚያቀርብ ሰው መደሰቱን ለመግለፅ ልክ እግዚአብሔር በመልካም ሽቱ መሥዋዕት እንደሚደሰት ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“እርሱን በማቅረብ እግዚአብሔርን ማስደሰት፡፡”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በመሠዊያው ላይ ቁርባንን ማቃጠል ይኖርበታል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሽታ ለማቅረብ”የሚለው ሐረግ እግዚአብሔር በቅን ልብ መሥዋዕትን በሚያቀርብ ሰው መደሰቱን ለመግለፅ ልክ እግዚአብሔር በመልካም ሽቱ መሥዋዕት እንደሚደሰት ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“እርሱን በማቅረብ እግዚአብሔርን ማስደሰት፡፡”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት1/ “እናንተና በመካከላችሁ ያሉት መፃተኞች በእግዚአብሔር ፊት እኩል ናችሁ”ወይም “እናንተንም ሆነ መፃተኛውን የሚገዛው ሕግ ተመሳሳይ ነው”
እናንተ እንደምታደርጉት እንዲሁ በእግዚአብሔር ፊት የሚያደርጉበት ምክኒያት በእግዚአብሔር ፊት እንደ እሥራኤላውያን መሆን ያለባቸው በመሆኑ ነው፡፡ይሄ የሚያመለክተው ሕጎቹን ሁሉ እንደ እሥራኤላውያን መጠበቅ አለባቸው ማለት ነው፡፡እናንተ እንደምታደርጉት ማድረግና ሕጎቹንም ሁሉ መጠበቅ ይኖርባቸዋል”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ምድሪቱ የምታበቅለው እንጀራ”ወይም “እናንተ በምድሪቱ ውስጥ የምታመርቱት እንጀራ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚሀ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1/በመከር ወቅት የሚሰበስቡት የመጀመሪያው ሰብል ወይም 2/በመጀመሪያ ከሚያገኙት ሰብላቸው የሚሰሩት ሊጥ (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እንጎቻ ተብሎ መጠራቱ የሚያመለክተው ሊጡን በመጀመሪያ መጋገር ያለባቸው መሆኑን ነው፡፡
“ማንሣት”የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያመለክተው እንደ ሥጦታ መቅረቡን ነው፡፡“እንደ ሥጦታ ማቅረብ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሥጦታው ከአውድማ ነው ተብሎ የተገለፀው የእህል ሥጦታቸውን ከሌላው ሰብል ለይተው የሚያስቀምጡበት ሥፍራ አውድማ በመሆኑ ነው፡፡
እግዚአብሔር ሙሴ ለእሥራኤል ሕዝብ መናገር ስላለበት ነገር መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚመለክተው እሥራኤላውያንን ነው፡፡
“እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሽታ ለማቅረብ” የሚለው ሐረግ እግዚአብሔር በቅን ልብ መሥዋዕትን በሚያቀርብ ሰው መደሰቱን ለመግለፅ ልክ እግዚአብሔር በመልካም የሽቱ መሥዋዕት እንደሚደሰት ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ እርሱን በማቅረብ እግዚአብሔርን ማስደሰት፡፡”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእህል ቁርባንና የመጠጥ ቁርባን ማድረግ ይኖርባችኋል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሕጉ እንደሚያዘው”ወይም “ሕጉን ሳወጣ ባዘዝኩት መሠረት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ይቅር እላቸዋለሁ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በእሣት የሰሩት”ወይም “በመሠዊያው ላይ ያቃጠሉት”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእሥራኤልን ልጆች ማህበር ሁሉ ይቅር እላቸዋለሁ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ ዓመት የሞላው ፍየል”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ካህኑ መሥዋዕትን በሚያቀርብበት ወቅት የዚያን ሰው ኃጢአት ይቅር እላለሁ”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ተለይቶ ይጥፋ” የሚለው ምሣሌያዊ አነጋገር ቢያንስ ሶስት ሃሣቦችን በውስጡ አዝሏል፡፡1/“የራሱ ሕዝብ ሊያባርረው ይገባል”2/“ከእሥራኤል ሕዝብ እንደ አንዱ አልቆጥረውም” “የራሱ ሕዝብ ሊገድለው ይገባል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውንና ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ትዕዛዝን አለመፈፀም አንድን ነገር እንደመስበር ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ትዕዛዜን ለመፈጸም ፈቃደኛ አልሆነም” ወይም “ያዘዝኩትን ነገር አልፈፀመም”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ኃጢአት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው 1/ለተሰራው ኃጢአት የሚፈረድበትን ቅጣት2/በዚያ ኃጢአት ምክኒያት የደረሰ በደል፡፡ኃጢአት 1/ለመቀጣትና 2/ለበደል ምሣሌያዊ አነጋገር ነው፡፡ “1/በሰራው ኃጢአቱ ምክኒያት እቀጣዋለሁ” ወይም 2/ “እንደ በደለኛ እቆጥረዋለሁ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውንና (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ))
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር በእርሱ ላይ ስለሚወሰደው እርምጃ አልተናገረም ነበር”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰውዬውን በእርግጥም መግደል ይኖርባችኋል”ወይም “ሰውዬው በእርግጥ መሞት ይኖርበታል”(ገቢራዊና ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእሥራኤል ሕዝብ”
“እነርሱን ለመታዘዝ”
እዚህ ላይ “መመልከት”የሚለው ቃል ማሰብ ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ልብ አንድ ሰው የሚሻውን ነገር የሚያመለክት ሲሆን ዓይን ደግሞ አንድ ሰው የሚያየውንና የሚፈልገውን ነገር ያመለክታል፡፡“የምትፈልጉትን ነገር ሁሉ እንዳታስቡ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውንና ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ልባቸው ያሻውን ነገር እያደረጉ እግዚአብሔርን ያለመታዘዛቸውን ሁኔታ አንዲት ሴት ለባልዋ ታማኝ ካለመሆኗ የተነሣ ከሌላ ሰው ጋር ዝሙት እንደምትፈፅም ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡ይሄ አሣፋሪ ድርጊት ስለመሆኑ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“በሚያሣፍር ሁኔታ ለእኔ ታማኝ አልሆናችሁም”ወይም “ከመታዘዝ ይልቅ እነዚሀን ነገሮች ታደርጋላችሁ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን፤በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሙሴ ለእሥራኤል ሕዝብ መናገር የሚኖርበትን ነገር መንገሩን ቀጥሏል፡፡ “እናንተ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡“ማስታወስ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ሐረግ የተደጋገመው አፅንኦት ለመስጠት ሲባል ነው፡፡
የዚህን ሰው ሥም በኦሪት ዘኁልቁ 3፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
በአንድ በኃላፊነት በሚገኝ ሰው ላይ ማመፅና መተቸት ልክ ለመጣላት እንደተነሱ ዓይነት ነገር ተደርጎ ተገልጿል፡፡“በሙሴ ላይ አመፁ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“250”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ዝነኛ የሆኑ የማህበረሰቡ አባላት” ወይም“በማህበረሰቡ ውስጥ ዋና የሆኑ ሰዎች”
ይሄ የሚያመለከተው አንድ ሰው ማድረግ ከሚገባው በላይ ማድረጉን ነው፡፡“ማድረግ ከሚገባችሁ በላይ አድርጋችኋል”ወይም “ሊኖራችሁ ከሚገባው በላይ የሆነ ሥልጣን ያላችሁ ይመሰላችኋል”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎቹ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቁት ሙሴንና አሮንን ለመገሰፅ ብለው ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “በተቀረው የእግዚአብሔር ጉባዔ ላይ ራሣችሁን ከፍ ማድረጋችሁ ትክክል አይደለም” (ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው አስፈላጊ ነኝ ብሎ የማመኑን ነገር ራስን ከፍ ከማድረግ ጋር ተነፃፅሯል፡፡“ራሣችሁን ከሌሎች የበለጠ አስፈላጊ ነን ብላችሁ ትገምታላችሁ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያሣየው ሙሴ በእግዚአብሔር ፊት ራሱን ማዋረዱን ነው፡፡በእግዚአብሔርና በመረጣቸው ሰዎች ላይ በማመፃቸው እግዚአብሔር ሕዝቡን ሊቀጣ ይችላል ብሎ ፈራ፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ለራሱ የለየውን”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለቀአትና ከቀአት ጋር ለነበሩት ሰዎች መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ዕጣንን ለማጤስ የሚያገለግል ዕቃ፡፡
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡“በእግዚአብሔር ሕልውና ፊት”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ያንን ሰው ለራሱ የተለየ ያደርገዋል” (ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለከተው አንድ ሰው ማድረግ ከሚገባው በላይ አልፎ ማድረጉን ነው፡፡“ማድረግ ከሚገባችሁ በላይ አድርጋችኋል”ወይም “ሊኖራችሁ ከሚገባው በላይ የሆነ ሥልጣን ያላችሁ ይመሰላችኋል”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ይህንን ጥያቄ የሚያነሣው ቀአትንና ከእርሱ ጋር የነበሩትን ሰዎች ለመገሰፅ ብሎ ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እነርሱን ማገልገል ትንሽ ነገር መስሎ ይታያቸኋል”ወይም “እነርሱን ማገልገል እንደ ትንሽ ነገር መስሎ ሊታያችሁ አይገባም፡፡”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለእናንተ የማይበቃችሁ” ወይም “ለእናንተ ጠቃሚ ያልሆነ”
ክህነት መፈለግን ልክ በዓይናቸው እንደሚፈልጉት ዓይነት በሚመስል መልኩ ተገልጿል፡፡“ክሀነትን ትፈልጋላችሁ” ወይም “እናንተም ካህናት መሆን ትፈልጋላችሁ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ይህንን ጥያቄ የሚያነሳበት ምክኒያት የአሮንን መልካም የሆነ ድርጊት በመጥቀስ ለመሞገት ነበር፡፡ምክኒያቱ ደግሞ አሮን እግዚአብሔር አድርግ የሚለውን ነገር የሚያደረግ ሰው ሰለነበረ ነው፡፡“የምታጉመርሙት በአሮን ላይ ሣይሆን አሮንን በሚያዝዘው በእግዚአብሔር ላይ ነው”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳታንና አቤሮን ይህንን ጥያቄ የሚጠይቁት ሙሴን ለመገሰፅ ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እኛን እዚህ ምድረ በዳ አምጥተህ በምድረ በዳ ልትገድለን ማሰብህን ምንም እንዳልሆነ ነገር ቆጥረኸዋል”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
“በቂ ያልሆነ”ወይም “ጠቃሚ ያልሆነ”
ምድሪቱ ለከብቶችና ለዕፅዋት ተስማሚ መሆኗን ለመግለፅ ከእነዚያ እንስሳት የሚገኘው ወተትና ማር ልክ በምድሪቱ ላይ እንደሚፈስስ ነገር አድርገው ይገልፁታል፡፡ይህንን ሐረግ በኦሪት ዘኁልቁ 14፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ከብቶችን ለማርባትና እህልን ለማብቀል እጅግ የያመች ሥፍራ ነው”ወይም “እጅግ ለም የሆነ መሬት ነው”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውንና ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎቹ ነገሩን አጋንነው የሚናገሩት ከአነርሱ ውስጥ አንድ ሰው ቢሞት ሙሴን ተጠያቂ ለማድረግ በማሰብ ነው፡፡(የተጋነነ ንፅፅር እና አጠቃላይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለዘላለም የሚሰጣቸውን ነገር በውርስ እንደሚያገኙት ነገር አድርገው ነው የሚናገሩት፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎቹ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቁት ሙሴን ለመቃወም ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በባዶ ተስፋ ልታሳውረን ትፈልጋለህ”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎችን ማታለል ሰዎችን እንደ ማሳወር ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ልታታልለን”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ተስፋ የተሰጣቸው ነገሮች ያለመከናወናቸውን ለመግለፅ ባዶ ከሆነ ዕቃ ማስቀመጫ ጋር ያነፃፅሩታል፡፡“የማትፈፅማቸው የተስፋ ቃሎችህ”ወይም “እነዚህ ነገሮች ይደረጋሉ እያልክ የማታከናውናቸው”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ አንድ “አህያ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አንድ ሰው ከሌላ ሰው ሊወስድ የሚችለውን ነገር ነው፡፡“ከእነርሱ አንዲት ነገር አልወሰድኩም፡፡አንድ አህያ እንኳን”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
ዕጣንን ለማጤስ የሚያገለግል ዕቃ፡፡
እነርሱን ማጥፋት ልክ እግዚአብሔር እንደሚበላቸው ዓይነት ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡“አጠፋቸው ዘንድ”ወይም “አጠፋቸዋለሁ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያሣየው ሙሴና አሮን በእግዚአብሔር ፊት ራሣቸውን ማዋረዳቸውን ነው፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ነፍስ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለመኖር ብቁ መሆንን ነው፡፡“ለሰው ሁሉ ሕይወትን የሚሰጠው እግዚአብሔር” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴና አሮን ይህን ጥያቄ የሚጠይቁት ስለ ሕዝቡ ልመናን ለማቅረብ ብለው ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አንድ ሰው ኃጢአትን በመሥራቱ እባክህን በማህበሩ ሁሉ ላይ አትቆጣ”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
መጥፋታቸው ልክ አንደ ምግብ እንደሚበሉ ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ትጠፋላችሁ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ከኃጢአታቸው የተነሣ መጥፋታቸው ልክ ኃጢአት እንደሚያጠፋቸው ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“በኃጢአታቸውም ትጠፋላችሁ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሰራችኋቸው ኃጢአቶቻችሁ ሁሉ ያጠፏችኋል”ወይም “ከኃጢአቶቸቻው ሁሉ የተነሣ እግዚአብሔር ያጠፋችኋል” (ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በዚህ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሴ ቀጥሎ የሚናገረውን ነገር በሚመለከት ነው፡፡
ሙሴ እዚህ ላይ የሚናገረው ልክ ምድር ሕይወት እንዳለው ነገር ሆኖ እነዚህ ሰዎች የሚወድቁበት የተከፈተ ጉድጓድ ደግሞ ሊበላቸው እንደተዘጋጀ ሠፊ አፍ አስመስሎ ነው፡፡“ከበታቻቸው ያለው መሬት ተሰነጠቀ፤ምድርም አፍዋን ከፍታ ዋጠቻቸው”(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እዚህ ላይ የሚናገረው ልክ ምድር ሕይወት እንዳለው ነገር ሆኖ እነዚህ ሰዎች የሚወድቁበት የተከፈተው ጉድጓድ ደግሞ የምድርን አፍ አስመስሎ ነው፡፡“ከበታቻቸው ያለው መሬት እንደ ሠፊ አፍ ተከፍቶ በዚያ ወደቁና በእርሱ ውስጥ ተቀበሩ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በኦሪት ዘኁልቁ 16፡30 ላይ ተመሳሳይ የሆነ ሐረግ ይገኛል፡፡እዚያ ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው “እሥራኤላውያንን ሁሉ”ነው፡፡
ሰዎቹ የሚናገሩት ልክ ምድር ሕይወት እንዳላት ነገር አድርገው ነው፡፡“ምናልባት መሬት ተከፍታ እኛንም ልትውጠን ትችላለች”ወይም “ምድር እንደገና የምትከፈት ከሆነ እኛም እዚያ ውስጥ ወድቀን ልንቀበር እንችላለን” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በእሣት መጥፋታቸው ልክ በእሣት እንደተበሉ ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡ “እሳትም ከእግዚአብሔር ዘንድ ወጥቶ 250 ሰዎች አጠፋ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁለት መቶ ሃምሳ ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ 250 ሰዎች ያቃጠለውን እሳት የሚያመለክት ነው፡፡
ሕይወት ማጣት የሚያመለክተው መሞታቸውን ነው፡፡“የሞቱት ሰዎች”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጥናዎቹን ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ካህኑ አልዓዛር ይጠፍጥፋቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ”እና“እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጥናዎቹን ነው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የተቀቃጠሉት ሰዎች የተጠቀሙባቸውን”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እንደ እነርሱ እንዴት ሊሆኑ እንደሚችሉ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ቆሬና ወገኑ እንደሞቱ መሞት”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ሐረግ ጥቅም ላይ እንዲውል የተደረገው በታሪኩ ውስጥ ጠቃሚ ክስተት መኖሩን ለማመልከት ነው፡፡
“በሙሴና በአሮን ላይ ለማጉረምረም ተሰባሰቡ”
“በድንገት ደመናው” እዚህ ላይ“እነሆም”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በተመለከቱት ነገር ሰዎቹ መደነቃቸውን ነው፡፡
እግዚአብሔር እነርሱን የማጥፋቱን ነገር እንደሚበላቸው ዓይነት ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡“አጠፋቸው ዘንድ”ወይም “አጠፋቸዋለሁ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ሙሴና አሮን በእግዚአብሔር ፊት ራሣቸውን ማዋረዳቸውን ነው፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ቁጣ ከእግዚአብሔር ዘንደ ወጥቶአል የሚለው ቃል የሚያሣየው እግዚአብሔር መቆጣቱን ነው፡፡“እግዚአብሔር መቆጣቱን እያሳየ ነው” ወይም “እግዚአብሔር በጣም ከመቆጣቱ የተነሣ ቁጣውን ወደ ተግባር እየለወጠው ነው”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ዕጣኑን በጥናው ላይ ማድረጉ የሚያመለክተው ማቃጠሉን ነው፡፡“ዕጣኑን አቃጠለው”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“መቅሠፍቱ መስፋፋቱን አቆመ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“በቁጥር አሥራ አራት ሺህ ሰባት መቶ”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“12” (ቁጥሮች የሚለውን ይመለክቱ)
እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ላይ ሌዊ የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሌዊን ነገድ ነው፡፡
እዚህ ላይ “አለቃ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው “እያንዳንዱን”መሪ ነው፡፡
“የምሥክሩ ድንኳን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ምሥክሩየተፃፉበት ሠሌዳ የሚቀመጥበትን ሣጥን ነው፡፡“የምሥክሩ ድንኳን”ወይም “ምሥክሩን የሚይዘው ሣጥን”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
“በመረጥኩት ሰው በትር ላይ የለመለመ ነገር ይወጣል”
እዚህ ላይ “ማጉረምረም”የሚለው አሕፅሮተ ሥም ሲሆን በግሥ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “የእሥራኤል ሕዝብ በአንተ ላይ ከማጉረምረም እንዲታቀቡ አድርጋቸው”(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ከእያንዳንዱ ነገድ ሙሴ የመረጠው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“የምሥክሩ ድንኳን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ምሥክሩ የተፃፉበት ሠሌዳ የሚቀመጥበትን ሣጥን ነው፡፡“የምሥክሩ ድንኳን”ወይም “ምሥክሩን የሚይዘው ሣጥን”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
“እንዲህም ሆነ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው አንድ ልዩ የሆነ ነገር መከናወኑን ነው፡፡በእናንተ ቋንቋ ተመሳሳይ የሆነ አገላለፅሊኖራችሁ ይችል ይሆናል፡፡
“የምሥክሩ ድንኳን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ምሥክሩ የተፃፉበት ሠሌዳ የሚቀመጥበትን ሣጥን ነው፡፡“የምሥክሩ ድንኳን”ወይም “ምሥክሩን የሚይዘው ሣጥን”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ማጉረምረም”የሚለው አሕፅሮተ ሥም ሲሆን በግሥ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “የእሥራኤል ሕዝብ በአንተ ላይ ከማጉረምረም እንዲታቀቡ አድርጋቸው”(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
በማጉረምረማቸው የሚቀጥሉ ከሆነ የሚከሰተው ነገር ይሄ ነው፡፡እግዚአብሔር ይሄ እንዳይሆን ነበር የሚሻው፡፡“እንዳይሞቱ”(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
በመሠረቱ እነዚህ ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ተቀናጅተው የቀረቡበት ምክኒያት ለጉዳዩ አፅንኦት ለመስጠት ተፈልጎ ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ማንኛውም ሰው በመቅደሱ ላይ የሚሰራው ኃጢአት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ማንኛውም ሰው በክህነት አገልግሎቱ ላይ የሚሰራው ኃጢአት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማንኛውም ካህን”
እግዚአብሔር ለአሮን መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“እነርሱ”የሚለው ቃል የሌዊ ነገድ አባላትን የሚያመለክት ሲሆን “አንተ”የሚለው ቃል ደግሞ የሚያመለክተው አሮንን ነው፡፡(አንተ/እናንተ የሚለው ቃል በተለያየ መንገድ የሚገለፅበት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚሀ ላይ “እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው“በቤተመቅደሱ ውስጥ ባሉት ሥፍራዎች ሁሉ”የመግባት መብት ያላቸውን ማንኛውንም የሌዊ ነገድ አባላትን ነው፡፡“እነርሱ”የሚለው ቃል የብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተውም አሮንንና በተፈቀደላቸው አገልግሎት ውስጥ የሚገኙትን ሌዋውያንን ነው፡፡“(ተውላጠ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እናንተ”የሚለው ቃል የብዙ ቁጥር በመሆኑ የሚያመለክተው አሮንንና የተቀሩትን ሌዋውያን ነው፡፡(አንተ/እናንተ የሚለው ቃል በተለያየ መንገድ የሚገለፅበት የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት 1/እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ እጅግ እንደተቆጣ ያመለክታል፡፡2/“በእሥራኤል ሕዝብ ላይ ዳግም በእጅጉ እንዳልቆጣ”2/ይሄ የሚያሣየው ከመቆጣቱ የተነሣ መቅጣቱን ያመለክታል፡፡“የእሥራኤልን ሕዝብ ደግሜ እንዳልቀጣ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለአሮን መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እግዚአብሔር ሌዋውያን አሮንን እንዲያግዙት የመደበበትን ሁኔታ እግዚአብሔር ለአሮን እንደተሰጠ ሥጦታ ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ለአንተ እንደ ሥጦታ ናቸው”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለእግዚአብሔር “የተሰጡ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ለማገልገል መለየታቸውን ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ለራሴ የለየኋቸውን”ወይም“ለራሴ ለይቼያቸዋለሁ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውንና ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“አንተ”እና “የአንተ”የሚሉት ቃላት የነጠላ ቁጥር በመሆናቸው የሚያመለክቱት አሮንን ነው፡፡በሌሎች ሥፍራዎች ላይ “እናንተ”እና“የእናንተ”የሚሉት የብዙ ቁጥር በመሆናቸው የሚያመለክቱት አሮንንና ልጆቹን ነው፡፡(አንተ/እናንተ የሚለው ቃል በተለያየ መንገድ የሚገለፅበት የሚለውን ይመልከቱ)
“የካህናትን ተግባር አከናውኑ”
በመጋረጃው ውስጥ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከመጋረጃው ጀርባ የሚገኘውን የውስጥ ክፍል ነው፡፡“ከመጋረጃው ጀርባ ባለው ከፍል ውስጥ የሚገኘውን ነገር ሁሉ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሌላ ሰው ቢቀርብ መገደል ይኖርበታል”ወይም “ሌላ ሰው ከቀረበ መግደል ይኖርባችኋል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊቀርቡት የማይገባቸው ነገር ምን እንደሆነ በግልፅ ሊብራራ ይችላል፡፡“ቅዱሱን ሥፍራ የሚቀርብ ሰው”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ማንሳት”የሚለው ቃል የሚያመለክተው አንድን ነገር ለእግዚአብሔር መሥጠትን ወይም ማቅረብን ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰዎች ለእኔ የሚያቀርቧቸውመሥዋዕቶች”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውንና ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህንን ውሳኔ ቀድሞ የወሰነ በመሆኑ ጉዳዩን እንደፈፀመው ዓይነት አድርጎ ይናገራል፡፡“እነዚህን የማንሣት ቁርባኖች ለአንተ ሰጥቼሃለሁ”
ድርሻ ማለት አንድ ሰው የተወሰነውን የአንድ ነገር ክፍል ሲወስድ ማለት ነው፡፡“በማይቋረጥ መልኩ የምትወስዱት ድርሻችሁ”
“በመሠዊያው ላይ ሙሉ በሙሉ የማታቃጥሉት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለአሮን መናገሩን ይቀጥላል
እግዚአብሔር ለአሮን መናገሩን ይቀጥላል
ይሄ የሚያመለክተው ጥራት ያላቸውንና የሚያመርቷቸውን ዘይት፤ወይንና እህልን ነው፡፡
በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት ማግኘትን ንፁሕ እንደመሆን አድርጎ አቅርቦታል፡፡“በቤትህ ውስጥ በእኔ ዘንድ ተቀባይነት ያለው ሰው ሁሉ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለአሮን መናገሩን ይቀጥላል
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡“ማሕፀንን የሚከፍት ወንድ ሁሉ”(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ማሕፀን መክፈት”የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገርእናት የምትወለደው የመጀመሪያ ወንድ ልጇ ማለት ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መጀመሪያ የተወለደውን ወንድ ልጃቸውን መሥዋዕት ከማድረግ ይልቅ ለልጆቻቸው ሲሉ ለካህኑ ገንዘብ መክፈል ነበረባቸው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አንድ ወር ከሞላቸው በኋላ ሰዎች መልሰው ሊቤዧቸው ይገባል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ምናልባት የሚያመለከተው ሰዎችን እንጂ ንፁሕ ያልሆኑ እንስሳትን ለማመልከት አይመስልም፡፡
በዘመናዊ የመለኪያ መንገድ መተቀም አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ እነዚሀን ተግባራዊ የማድረጊያ መንገዶች እነሆ፡፡“አምስት ብር ቁርጥራጮች….እያንዳንዱ አምስት ግራም ያህል የሚመዝን”ወይም“በቤተመቅደሱ ውስጥ ጥቅም ላይ ባሉት የጥራት ደረጃዎች መሠረት የሚመዝን አምሳ ግራም ብር”(መፅሐፍ ቅዱሣዊመለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰቅል የክብደት መለኪያ ነው፡፡የሚመዘነው ነገር ምን እንደሆነ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያየ ዓይነት የሰቅል ዓይነቶች ነበሩ፡፡ይሄኛው በመገናኛ ድንኳኑ ውስጥ በሚገኘው የተቀደሰው ሥፍራ ላይ ሰዎች የሚጠቀሙበት ዓይነት ነበር፡፡ሃያ አቦሊ ይመዝን ነበር፡፡ይሄ 11 ግራም ገደማ ይሆናል፡፡(መፅሐፍ ቅዱሣዊ መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለአሮን መናገሩን ይቀጥላል፡፡
በመጀመሪያ እንስሣቱን መግደል በተመለከተየበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“እንስሳቱን ገድለህ ደማቸውን ልትረጭ ይገባሃል” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በእሣት የምትሰራውን”ወይም“በመሠዊያው ላይ በእሣት የምታቃጥለውን”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በጣፋጭ ሽታ መደሰቱ የሚያመለክተው ቁርባኑን በሚሰዋው ሰው ደስ መሰኘቱን ነው፡፡“እና እግዚአብሔር በአንተ ደስ ይለዋል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የመወዝወዝ ፍርምባውንና ቀኙን ወርች እንደ መሥዋዕት የምታቀርቡልኝ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለአሮን መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እግዚአብሔር ይህንን ውሳኔ ቀድሞ የወሰነ በመሆኑ ጉዳዩን እንደፈፀመው ዓይነት አድርጎ ይናገራል፡፡“ለአንተ ሰጠሁህ”
ድርሻ ማለት አንድ ሰው የተወሰነውን የአንድ ነገር ክፍል ሲወስድ ማለት ነው፡፡“በማይቋረጥ መልኩ እንደምትወስዱት ድርሻችሁ”
ሁለቱ ሐረጎች የሚያመለክቱት ተመሳሳይ የሆነ ነገርን ነው፡፡“እነዚህ ሐረጎች በጋራ በመሆን አፅንዖት የሚሰጡት ኪዳኑ ለዘላለም የሚፀና መሆኑን ነው፡፡”“ዘላለማዊ የሆነ ሥምምነት”(ተምሣሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
“በጨው የተደረገ ቃል ኪዳን”ጨው ዘለቂነትን የሚያመለክት ሲሆን በመሥዋዕትና በቃል ኪዳን ወቅት በሚደረጉ ምግቦች ላይ ጥቅም ላይ እንዲውል ይደረግ ነበር፡፡”ዘላቂነት ያለው ኪዳን”ወይም “ዘላለማዊ ኪዳን”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሌሎች ሰዎች የሚይዙትን ምድር እንደሚወርሱት ዓይነት አድርጎ ይናገራል፡፡“ከሕዝቡ ምድር አንዱንም አትወርሱም” ወይም “እሥራኤላውያን ከሚይዟቸው መሬቶች ውስጥ አንዱንም አትወስዱም”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር አሮንና ዘሩ እርሱን በክህነት በማገልገላቸው የሚጠብቃቸውን ታላቅ ክብር ሲገልፅላቸው ልክ እግዚአብሔር ራሱን እንደሚወርሱት አድርጎ ነው የሚናገረው፡፡“በዚያ ምትክ የምኖራችሁ እኔ ነኝ”ወይም“በዚያ ምትክ እንድታገለግሉኝ እፈቅድላችኋለሁ፤በአገልግሎታችሁም ወቅት የሚያስፈልጋችሁን ነገር ሁሉ አዘጋጅላችኋለሁ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለአሮን መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ላይ“ተመልከት”የሚለው ቃል የሚቀጥለው ነገር ላይ የበለጠ አፅንኦት እንዲደረግ ያነሳሳል፡፡“በእርግጥ እኔ ሰጥቼያለሁ”
እግዚአብሔር አሮንና ዘሩ የሚቀበሉትን ነገር እንደሚወርሱት ዓይነት አድርጎ ነው የሚናገረው፡፡“ለእሥራኤል ሁሉ የምሰጠውን እንደ ድርሻቸው መጠን”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለአሮን መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እግዚአብሔር ሌሎች የእስራኤል ሰዎች የሚይዙትን ምድር እንደሚወርሱት ዓይነት አድርጎ ይናገራል፡፡ሌዋውያን የትኛውንም ምድር አይቀበሉም”“ሌላው የእሥራኤል ሕዝብ የሚቀበለውን መሬት መቀበል አይኖርባቸውም”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር አሮንና ዘሩ የሚቀበሉትን ነገር እንደሚወርሱት ዓይነት አድርጎ ነው የሚናገረው፡፡“ለእሥራኤል ሁሉ የምሰጠውን እንደ ድርሻቸው መጠን”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የእሥራኤል ሕዝብ ከሰብሎቻቸውንና ከእንስሳቶቻቸው አንድ አሥረኛውን በሥጦታ መልክ ማቅረብ የሚጠበቅባቸው ሲሆን እግዚአብሔር ደግሞ ይሄንን ለሌዋውያን ይሰጣቸዋል፡፡
የሚወርሱት ነገር ይመስል እግዚአብሔር አሮንና ትውልዱ ስለሚቀበለው ነገር እግዚአብሔር ይናገራል፡፡”ለእሥራኤል ሁሉ ከምሰጠው የእናንተ ድርሻ የሆነው”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አሥራታችሁን ለመሥጠት ማሰብ ይገባችኋል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሙሴ ለሌዋውያን መናገር የሚኖርበትን ነገር መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ላይ“የእርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡በመሠረቱ የእግዚአብሔርን የማንሣት ቁርባንድርሻ መሥጠት የነበረባቸው ለእግዚአብሔር ነው፡፡“ለእግዚአብሔር መሥጠት የሚገባችሁን ቁርባንለአሮን መሥጠት ይኖርባችኋል”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእሥራኤል ሕዝብ የሰጠህን”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“ከእሥራኤል ሕዝብ ምርጥ የሆነውን ነገር የተቀበልከውን”
“ሥጦታዎቹ”እሥራኤላውያን የሚያቀርቧቸው መሥዋዕቶች ሆነው ሌዋውያን የሚቀበሏቸው ነገሮች ናቸው፡፡
“እርሱን በምትበሉበትና በምትጠጡበት ወቅት በደለኞች አትሆኑም”
በመሠረቱ እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡“የሕግ ትዕዛዝ”ወይም “ሕጋዊነት ያለው ደንብ” (ሁለት ተመሳሳይ ገፅታ ያላቸው ነገሮች የሚለውን ይመልክቱ)
እዚህ ላይ“ለአንተ”የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር በመሆኑ የሚያመለክተው ሙሴን ነው፡፡
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሣሣይ ዓይነት ትርጓሜ ያላቸው ሲሆኑ የሚያሳስበውም እንስሳው ምንም ዓይነት እንከን የማይገኝበት መሆን እንዳለበት አፅንኦት ለመሥጠት ነው፡፡(ሁለት ተመሳሳይ ገፅታ ያላቸው የሚለውን ይመልክቱ)
“በእርሱ እይታ ሥር”ወይም“ይመለከተው ዘንድ”
“ካህኑ የሚለው ቃል የሚያመለክተው አልዓዛርን ነው፡፡
“ደማቅ ቀይ ልብስ”
እዚህ ላይ“እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው አልዓዛርን ነው፡፡
በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን አለማግኘት ወይም የተቀደሱ አገልግሎቶችን ለማከናወን ብቁ ያለመሆን ጉዳይ ሰውዬው ንፁሕ እንዳልሆነ ተደርጎ ነው የሚነገረው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን ማግኘትናወይም የተቀደሱ አገልግሎቶችን ለማከናወን ብቁ የመሆን ጉዳይ ሰውዬው ንፁሕ እንደሆነ ተደርጎ ነው የሚነገረው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አመዶቹ መከማቸት ይኖርባቸዋል፡፡”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን ማግኘት ንፁሕ እንደመሆን ተደርጎ ነው የሚነገረው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን አለማግኘት ወይም የተቀደሱ አገልግሎቶችን ለማከናወን ብቁ ያለመሆን ጉዳይ ሰውዬው ንፁሕ እንዳልሆነ ተደርጎ ነው የሚነገረው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ንፁሕ መሆን”እና “መቀደስ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት ማግኘትን ነው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ንፁሕ ያልሆነ”“መርከስ”“ቅድሰና ማጣት” እና “በኃጢአት መበከል”የሚሉት ሃሣቦች የሚያመለክቱት በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት አለማግኘትን ነው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“የማንኛውም ሰው ሬሣ”
ይሄ ሰው አንድ ንፁሕ የሆነ ሰው ይጠራና ከውኃ ጋር የተደባለቀ የጊደር አመድ በመርጨት እንዲያጠራው ይጋብዘዋል፡፡አንድን ሰው እንዲያጠራው በመጥራቱ ልክ ያ ሰው ራሱ እንደሚያጠራው ዓይነት ተደርጎ ነው የሚገለፀው፡፡“አንድን ሰው እንዲያጠራው መጋበዝ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በሰባተኛው ቀን ንፁሕ የሚሆነው በሶስተኛው ቀን ራሱን ያጠራ እንደሆነ ብቻ ነው”(ድርብ አሉታዎች)
“መጥፋት”የሚል ቃል የሚያመለክተው ከማህበረሰቡ ጋር ያለው ማንኛውም ግንኙነት ተቋርጦ መባረሩን ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 9፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ያ ሰው መባረር አለበት”ወይም “ያንን ሰው ማባረር አለባችሁ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውንና ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ማንም ሰው በርኩሰቱ ላይ ውኃን አልረጨም”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“የረከሱ ነገሮች እንዲነፁ ለማድረግ የሚረጭ ውኃ”ወይም“ነገሮችን ለማንፃት የሚረጭ ውኃ”
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን በአንድ ላይ እንዲነገሩ የተደረገው ለጉዳዩ አፅንኦት ለመስጠት ሲባል ነው፡፡ (ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ንፁሕ ያልሆነ”የሚለው ሃሣብ የሚያመለክተው በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት አለማግኘትን ወይም ለአገልግሎት ብቁ አለመሆንን ነው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የተከፈቱ ዕቃዎች ንፁሕ የሚሆኑት መሸፈኛ የሚደረግላቸው ከሆነ ብቻ ነው፡፡“ድርብ አሉታዊነት”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሌላ ሰው በሠይፍ የገደለው ሰው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ንፁሕ ያልሆነ”የሚለው ሃሣብ የሚያመለክተው በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት አለማግኘትን ወይም ለአገልግሎት ብቁ አለመሆንን ነው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ንፁሕ መሆን”እና “መቀደስ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት ማግኘትን ነው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ንፁሕ መሆን”እና “መቀደስ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት መኖሩን ነው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ንፁሕ ያልሆነ”የሚለው ሃሣብ የሚያመለክተው በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት አለማግኘትን ወይም ለአገልግሎት ብቁ አለመሆንን ነው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ፂን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በዕብራይስጥምድረ በዳ የሚለውን ሥያሜ ነው፡፡(ቃላትን መቅዳት ወይም መዋስ የሚለውን ይመልከቱ)
በዕብራውያን የቀን አቆጣጠር መሠረት ይሄየመጀመሪያ ወራቸው ነው፡፡እግዚአብሔር ከግብፃውያን ነፃ ያወጣቸውን ጊዜ የሚያመለክት ነው፡፡በምዕራባውያን የቀን አቆጣጠር መሠረት የመጀመሪያ ወር የሚሆነው በመጋቢት የመጀመሪያዎቹ ቀናትና በየካቲት የመጀመሪያዎቹ ቀናት ወቅት ነው፡፡(የዕብራውያን ወራት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ቀበሯት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ማህበረሰቡን ነው፡፡
“ለአመፅ ተሰባሰቡ”
ይሄ የሚያመለክተው በእግዚአብሔር ድንኳን ፊት መሆናቸውን ነው፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
የእሥራኤል ሕዝብ በሙሴና በአሮን ላይ ማጉረምረማቸውን ይቀጥላሉ፡፡
ሕዝቡ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው በሙሴና በአሮን ላይ ለማጉረምርም ነው፡፡እንደ መግለጫ ሊታይ ይችላል፡፡“የእግዚአብሔርን ሕዝብ ከከብቶቹ ጋር እንዲሞት ለማድረግ እዚህ በረሃ ውስጥ ማምጣት አልነበረብህም” (ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቡ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው በሙሴና በአሮን ላይ ለማጉረምርም ነው::እንደ መግለጫ ሊታይ ይችላል፡፡“እኛን ወደዚህ አስከፊ ሥፍራ ለማምጣት ከግብፅ ምድር ልታወጣን አይገባህም ነበር”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ሙሴና አሮን በእግዚአብሔር ፊት ራሣቸውን ማዋረዳቸውን ነው፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሰዎቹ የሚያዩትን ነገር በሚመለከት“ዓይናቸው”እንደ ወኪል ሆኖ ቀርቧል፡፡“አንተን በሚመለከቱበት ወቅት”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ድንኳን ነው፡፡“ከእግዚአብሔር ድንኳን”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ከብስጭት የተነሣ ሲሆን ሕዝቡ በማጉረምረማቸው ሊገስፃቸው ነበር፡፡ይሄ እንደ መግለጫ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ውኃ የለም ብላችሁ አጉረምርማችኋል፡፡እንደዚህ ከሆነ ከዚህ ዓለት ውኃ እናወጣላችኋለን”ወይም“ከዚህ ዓለት ውኃ ብናወጣላችሁ እንኳን ደስተኞች አትሆኑም፡፡ቢሆንም ግን አደርገዋለሁ”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“እኛ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሴንና አሮንን ሲሆን እግዚአብሔርንም የሚያካትት ሊሆን ይችላል፡፡ሆኖም ግን ሕዝቡን አያካትትም፡፡(“እኛ”የሚለውንና አካታችና አካታች ያልሆነውን የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሙሴ በእግዚአብሔር ላይ አለመታመኑና እግዚአብሔርን ያለማክበሩ ነገር በእርሱ ላይ መታየቱ በግልፅ ሊብራራ ይችላል፡፡“በእሥራኤል ልጆች ዓይኖች ፊት ትቀድሱኝ ዘንድ በእኔ ባለማመናችሁምክንያት እኔ በተናገርኩት መንገድ ልታደርግ ሲገባህ በራስህ ሃሣብ ተመስርተህ ዓለቱን መታህ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሰዎቹ የሚያዩትን ነገር በሚመለከት “ዓይናቸው”እንደ ወኪል ሆኖ ቀርቧል፡፡“አንተን በሚመለከቱበት ወቅት”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰዎች ይሄንን ሥፍራ የሚጠሩት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ይሄንን ሐረግ የተጠቀመበት ምክኒያት ዘሮቻቸው የሆኑት ያዕቆበና ኤሳው ወንድማማቾች ስለሆኑ እሥራኤላውንና ኤዶማውያን ዘመዳሞች እንደሆኑ አፅንዖት ለመስጠት ፈልጎ ነው፡፡
“ዕርዳታ ያደርግልን ዘንድ ወደ እግዚአብሔር በፀለይን ጊዜ”
እዚህ ላይ“ድምፅ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው መጮሃቸውንና ለእርሱ የተናገሩትን ነገር ነው፡፡“ጩኸታችንን አዳመጠ”ወይም “የጠየቅነውን ነገር ሰማን”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“እነሆ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ስላለፈው ነገር ማውራት ማቆማቸውንና አሁን ስላሉበት ሁኔታ እየተናገሩ መሆኑን ይገልፃል፡፡
መልዕክተኞቹ ስለ ኤዶም ንጉሥ መናገራቸውን ይቀጥላሉ፡፡
“አንልም”የሚለው ቃል የሚያመለክተው መንገድ መልቀቅን ነው፡፡“በየትኛውም አቅጣጫ ቢሆን መንገዱን አንለቅም”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ሰሜናዊውን የደማስቆ የሰሜኑን ክፍል ክፍል በደቡብ ከሚገኘው የአካባ ባህረ ሰላጤ ጋርየሚያገናኝ ዋና መንገድ ነው፡፡
“አንተ”የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር በመሆኑ የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ የሚወክለውን ሙሴን ነው፡፡“ሕዝብህን በሠይፍ እንዳልገጥም አንተ በምድሬ ላይ አታልፍም”(አንተ/እናንተ የሚለው ቃል በተለያየ መንገድ የሚገለፅበት የሚለውንና ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሠይፍ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የንጉሡን ሠራዊት ነው፡፡“ሠራዊቴን እልካለሁ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ሐረግ የሚያመለክተው የእሥራኤልን መልዕክተኞች ነው፡፡
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያመለክተው በዚያ በኩል በእግራቸው ለማለፍ እንደፈለጉ ብቻ ነው፡፡የኤዶምን ህዝብ ለማጥቃት በሠረገሎች አይመጡም ማለት ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እጅ የሚለው ቃል የሚያመለከተው የንጉሡን ጠንካራ ሠራዊት ነው፡፡“የኤዶም ንጉሥ እሥራኤልን ይዋጉ ዘንድ ብዙ ተዋጊዎች ያሉበትን ጠንካራ ሠራዊት ላከ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው አዶማውያንን ነው፡፡
“ማህበር ሁሉ”የሚለው ቃል የሚሰጠው ያለምንም ልዩነት እዚያ የተገኘና “የእሥራኤል ሕዝብ”አካል የሆነ እያንዳንዱ ግለሰብ እዚያ ስለመገኘቱ አፅንኦት ይሰጣል፡፡ (ሁለት ተመሳሳይ ገፅታ ያላቸው የሚለውን ይመልክቱ)
ይሄ ጨዋ በሆነ አነጋገር አሮን መሞት አለበት ማለት ነው፡፡ይሄ የሚያመለክተው አሮን መሞት ያለበት መሆኑንና መንፈሱም አባቶቹ ወዳሉበት ሥፍራ መሄድ ያለበት መሆኑን ነው ፡፡“አሮን መሞተ አለበት”(ሥርዓት የሌለውን ነገር በመልካም ነገር መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔ የተናገርኩትን ተግባራዊለማድረግ እምቢ አላችሁ”
እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
በመሠረቱ እነዚሀ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡ይሄ የሚያመለክተው አሮን መሞት ያለበት መሆኑንና መንፈሱም አባቶቹ ወዳሉበት ሥፍራ መሄድ ያለበት መሆኑን ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውንና ሥርዓት የሌለውን ነገር በመልካም ነገር መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
“30 ቀናት”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ሠልፍ አደረገ”ማለት ሠራዊቱ ተዋጋ ማለት ነው፡፡“የእርሱ ሠራዊት ከእሥራኤል ሕዝብ ጋር ተዋጋ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡“የእሥራኤል ሕዝብ ስእለትን ተሳለ”ወይም “እሥራኤላውያን ስእለትን ተሳሉ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰማ”ማለት የጠየቁትን ነገር አደረገላቸው ማለት ነው፡፡“እሥራኤል ጥያቄ ባቀረበለት መሠረት ተግባራዊ አደረገው”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ድምፅ”የሚለው ቃልከጥያቄያቸው ጋር የተያያዘ አባባል ነው፡፡“እሥራኤል የጠየቀውን”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“የእሥራኤል ሕዝብ የከነዓናውያንን ሠራዊትና ከተሞቻቸውን ፈፅሞ አጠፉ”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ያንን ሥፍራ ሔርማ ብለው ጠሩት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቡ ይሄንን ጥያቄ የጠየቀው ሙሴን ለመገሰፅ ነበር፡፡ይሄ በመግለጫ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እኛን በምድረ በዳ ለመግደል ከግብፅ ልታወጣን አይገባህም ነበር”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
“በእግዚአብሔርና በአንተ ላይ ክፉ ነገርን ተናግረናል”
“እኛ”እና “ከእኛ”የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ሙሴን ሣይሆን ሕዝቡን ነው፡፡(“እኛ”የሚለውንና አካታች ሆነውንና ያልሆነውን የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እውነተኛ የሆነ እባብን መሥራት የማይችል በመሆኑ የእባብ ናሙና እንዲሰራ ነበር የተፈለገው፡፡ይሄ ተግባራዊ መሆን ያለበት መረጃ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“የእባብ ምሳሌን ሥራ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እባብ የሚነድፈው ሰው በሙሉ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከነሐስ የሰራ እባብ”
እዚህ ላይ “እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በእባብ የተነደፈውን “ማንኛውንም ሰው”ነው፡፡
እዚህ ላይ “ፊት ለፊት”የሚለው ቃል ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን “ከእነርሱ ማዶ”ወይም “ከእነርሱ አጠገብ”ማለት ነው፡፡“ከሞአብ በመቀጠል”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት እነዚህ ሁለት ሕዝቦች እንደ ድንበር በሚያገለግላቸው በወንዙ አጠገብ ባሉ ክፍሎች ላይ ይኖሩ ነበር ማለት ነው፡፡አሞራውን በወንዙ ደቡብ ክፍል ሲኖሩ አሞራውያን ደግሞ በወንዙ የሰሜኑ ክፍል ነበር የሚኖሩት፡፡
እነዚህ ሁለቱም የቦታ ሥሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“ወደ አርኖን ከተማ የሚያመራውና በሞአብ ድንበር ላይ ተንጣሎ የሚገኘው ሸለቆ“
እነዚህ እንደ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ሊገለፁ ይችላሉ፡፡“ወደ ብኤር፤በዚያ ጉድጓድ ነበረ”
ይሄ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ጥቅስ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ይኸውም እግዚአብሔር ሙሴን “ሕዝቡን ወደ እርሱ እንዲሰበስብ አድርጎ ውኃን ለመሥጠት የተናገረበት ነው”(ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ አባባሎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ምንጭ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በጉድጓድ ውስጥ ያለውን ውኃ ነው፡፡እሥራኤላውያን የሚያዳምጣቸው ሰው ይመስል ለውኃው የሚናገሩ ሲሆን ጉድጓዱን እንዲሞላላቸው ይጠይቁታል፡፡“አንተ ውኃ ጉድጓዱን ሙላ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውንና ግዑዝ ነገሮች ሕይወት እንዳላቸው ተደርገው ሲገለፁ የሚለውን ይመልከቱ)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ውኃውን በመቆፈር ረገድ መሪዎች ያላቸውን ሚና አፅንኦት በመሥጠት ይናገራል፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
በትረመንግሥትየያዝየነበረውሥልጣንበነበራቸውሰዎችሲሆንበትርደግሞይያዝየነበረውበሁሉምሰውነበር፡፡እነዚህሁለቱለቁፋሮአገልግሎትየሚውሉመሣሪያዎችአይደሉም፡፡እነዚህሁለትቁሣቁሶች የሚያሣዩት በአካባቢያቸውየሚገኙትን ነገሮች ለመጠቀም ኩራት የሚባል ነገር የሌለባቸው ስለመሆኑ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡“በትረ መንግሥታቸውንና በትራቸውን እንኳን ሳይቀር ይጠቀማሉ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ሥሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የተራራ ሥም ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ይሄ አነጋገር ተራራው ከፍ ያለ እንደሆነ ለመግለፅ ሲሆን ተራራው ከሥሩ የሚገኘውን ምድረ በዳ እንደሚመለከት ሕይወት እንዳለው ሰው አድርጎ ያቀርበዋል፡፡“ከምድረ በዳው ይልቅ ከፍ ያለ ነው”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውንና ግዑዝ ነገሮች ሕይወት እንዳላቸው ተደርገው ሲገለፁ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እሥራኤል”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እሥራኤልን ሕዝብና በተለይም መሪዎቿን ነው፡፡“ከዚያ በኋላ እሥራኤላውያን”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“በየትኛውም እርሻና የወይን ቦታችሁ አንገባም”
ይሄ ደማስቆን በስተ ሰሜንንና የአካብን ባህረ ሠላጤ በደቡብ በኩል የሚያስተሳስር አውራ ጎዳና ነው፡፡ይሄንን በዘኁልቁ 20፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“በእነርሱ ድንበር በኩል ለማለፍ” እዚህ ላይ “እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው አሞራውያንን ነው፡፡
ይሄ የቦታ ሥም ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እርሱም”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራሱንና ሠራዊቱን የሚወክለው ንጉሥ ሴዎን ነው፡፡“ከእሥራኤላውያን ጋር ተዋጉ”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እሥራኤል” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡“እሥራኤላውን ጥቃት አደረሱ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“ስለታም በሆነው የሠይፉ ክፍል” “የሠይፍ ሥለት”የሚለው ቃል የሚያያዘው ከሞትና ፍፁም ከሆነ ጥፋት ጋር ነው፡፡“ሙሉ በሙሉ ድል ነሷቸው”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“የአሞራውያንን ምድር ድል አደረጉ” እዚህ ላይ “የእነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው አሞራውያንን ነው፡፡
“አሞናውያን..አሞራውያን”ወይም “አሞን ሕዝብ ወይም የአሞር ሕዝብ” እነዚህ ስሞች ተመሳሳይ ቢሆኑም የሚያመለክቱት ግን ሁለት የተለያዩ ሕዝቦችን ነው፡፡
“ጠንካራ የሆነ መከላከያ ነበረው” እሥራአላውያን አሞናውያንን አላጠቁም፡፡
እዚህ ላይ“ሁሉ”የሚለው ቃል አካታች ሲሆን የሐሴቦን ከተማ በቅርብ ካሉት መንደሮች ጋር ያለውን ግንኙነት ይገልፃል፡፡“ሐሴቦንና የሚቆጣጠራቸው በቅርብ የሚገኙ ከተሞች”
እዚህ ላይ“የእርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሞአብን ንጉሥ ነው፡፡
እነዚሀ የሚያመለክቱትለአንድ ከተማ የተሰጡ ሁለት ስሞችን ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አንድ ሰው የሴዎንን ከተማ ይገንባና ይመሥርት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሣሣይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ከተማዋ ሙሉ በመሉ የምትገነባ ስለመሆኗ አስረግጦ ለመናገር ነው፡“ሙሉ በሙሉ ዳግም ይገነባል”(ሁለት ተመሳሳይ የሆነ ገፅታ ያላቸው የሚለውን ይመልክቱ)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሣሣይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆንውድመቱ ከሐሴቦን እንደሚጀምር አስረግጦ ይናገራል፡፡እሣቱ የሚያመለክተው አጥፊ የሆነ ሠራዊትን ነው፡፡“ንጉሥ ሴዎን ከሐሴቦን ከተማ ጠንካራ የሆነ ጦርን እየመራ መጣ” (ተመሳሳይነት የሚለውንናምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የሴዎን ሠራዊት የዔርን ከተማ እንደሚበላ አውሬ ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“በሞአብ ምድር ያለውን የኤርን ከተማ አጠፋ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚያመለክቱት አንድ ዓይነት ሕዝብን ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ኮሞስ ሞአባውያን ያመለኩት የነበረ ጣዖት ነው፡፡“ኮሞስን የሚያመልክ ሕዝብ”
“እርሱ”እና “የራሱ”የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ኮሞስን ነው፡፡
እዚህ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዲቦን ድል የነሱትን እሥራኤላውያንን ነው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሐሴቦንን ደምስሰናታል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ በሴዎን መንግሥት ውስጥ የነበሩ ቦታዎች ናቸው፡፡ይሄ የሚያሳየው እሥራኤላውያን የሴዎንን አገር ሁሉ ሙሉ በሙሉ አጥፍተውታል ማለት ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ሆን ብሎ አጋኖ መናገር የሚለውን ይመልከቱ)
“አሳደዷቸው”
“አጠቋቸው”
እሥራኤላውያን ሴዎንን ፈፅመው አጥፍተዋት ነበር፡፡“የአሞራውያንን ንጉሥ ሴዎንን እንዳጠፋህ እንዲሁ አጥፋው”
“ስለዚህ የእሥራኤል ሠራዊት ዓግን ገደለው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእርሱ የሆኑት ሰዎች ሁሉ ሞቱ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእርሱን ምድር በቁጥጥራቸው ሥር አደረጉት”
እሥራኤላውያን የሰፈሩት ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ ምሥራቅ በኩል ነበር፡፡ኢያሪኮ ደግሞ ከወንዙ በስተ ምዕራብ በኩል ነበር፡፡
ባላቅ የሞአብ ንጉሥ ነበር፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ሴፎር የባላቅ አባት ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆን ሞአብ ምን ያህል እንደፈራ አፅንዖት የሚሰጡ ናቸው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሞአብ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሞአብን ሕዝብ ነው፡፡“ሞአባውያን በሙሉ ከፍተኛ የሆነ ፍርሃት ይዟቸው ነበረ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“ምከኒያቱም በቁጥር ብዙዎች ነበሩ”
ሞአባውያንና ምድያማውያን የተለያዩ ሕዝቦች ቢሆኑም በዚያን ወቅት ምድያማውያን ይኖሩ የነበሩት በሞአብ ምድር ውስጥ ነበር፡፡
እሥራኤላውያን ጠላቶቻቸውን የሚያጠፉበትን መንገድ በመስክ ላይ ሣርን እንደሚበሉ በሬዎች ተደርገው ተገልፀዋል፡፡(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ዋናውን ታሪክ ስለ ባላቅ የኋላ ታሪክ መረጃ ወደ መስጠት ያዞረዋል፡፡(የጀርባ ታሪከ የሚለውን ይመልከቱ)
“ባላቅ መልዕክተኞችን ላከ”
ይሄ የበለዓም አባት ሥም ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የአንድ ከተማ ሥም ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“የበለዓም አገርና ሕዝብ”
“ባላቅ በለዓምን ጠራው”ባላቅ በቀጥታ ከበለዓም ጋር አልተነጋገረም፡፡ሆኖም ሃሣቡን ያስተላለፈው በላካቸው መልዕክተኞች አማካይነት ነው፡፡
ይሄ ብዛታቸውን ለመገለፅ ተጋንኖ የቀረበ አነጋገር ነው፡፡“እጅግ ብዙዎች ናቸው”(የተጋነነ ንፅፅር እና አጠቃላይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው የምድርን ገፅ ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ላባርራቸው”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰዎችን የመባረክም ሆነ የመርገም ኃይል እንዳለህ እኔ አውቃለሁ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“የምዋርቱን ዋጋ”የሚለው አሕፅሮተ ሥምበድርጊት መልከ ሊገለፅ ይችለላል፡፡“እሥራኤልን እንዲረግም ለበለዓም የሚከፈል ገንዘብ”(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
“ወደ በለዓምም ሄዱ”የሚለውን አባባል ልትመርጡ ትችሉ ይሆናል፡፡(መሄድና መምጣት የሚለውን ይመልከቱ)
“ከባላቅ የተላከውን መልዕከት ነገሩት”
ይሄ የሰው ሥም ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 22፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
የበለዓም መልዕክት ልክ አንድን ዕቃ ተሸክሞ እንደሚመጣ ዓይነት ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡“እነግራችኋለሁ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ለበለዓም ተገለጠለት
እግዚአብሔር ጥያቄውን ያነሳው በአዲስ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ውይይት ለመጀመር ነው፡፡ይሄ አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ በመግለጫ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ወደ አንተ ስለመጡት ሰዎች ማንነት ንገረኝ” (አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህየሰው ሥሞችናቸው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 22፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
በለዓም ባላቅ ለእርሱ የላከውን መልዕክት መልሶ ይናገረዋል፡፡እነዚህን ሐረጎች በዘኁልቁ 22፡5-6 ያለውን ክፍል እንዴት እንደተረጎማችኋቸው ተመልከቱ፡፡
“አባርራቸው”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የባረክኋቸው በመሆኑ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ሰው ሥም ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 22፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ወደ በለዓምም ሄዱ”የሚለውን ልትመርጡ ትችሉ ይሆናል፡፡(መሄድና መምጣት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ሰው ሥም ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 22፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ ነጠላ ሥም እሥራኤላውያንንየሚያየውልክ እንደ አንድ የህዝብ ስብስብ ነው፡፡
ይሄ ሰው ሥም ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 22፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
በለዓም ፈፅሞ ሊሆን የማይችል ነገርን እየገለፀ ነው፡፡እግዚአብሔርን እንዳይታዘዝ ሊያደርገው የሚችል ነገር ሊኖር እንደማይችል አስረግጦ እየተናገረ ነው፡፡(ተግባራዊ ሊሆኑ የማይችሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያሣየው በምንም ሁኔታ ውስጥ ቢሆን በለዓም እግዚአብሔርን ከመታዘዝ ወደ ኋላ የማይል መሆኑን ነው፡፡
ኮርቻ እንስሳት ጀርባ ላይ ለግልቢያ ሲባል የሚደረግ መቀመጫ ነው፡፡
የእግዚአብሔር ቁጣ የመጨመሩ ነገር ልክ እሣት መንደድ እንደሚጀምር ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር በኃይል ተቆጣ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውንና ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“እንደ በለዓም ጠላት” ወይም “በለዓምን ለማስቆም”
ሠይፍ ጥቅም ላይ ሊውል ከሰገባው ወጥቷል፡፡“ጥቃት ለማድረስ ሠይፉን ዝግጁ አደረገ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
አህያይቱ ይህንን ያደረገችው ከእግዚአብሔር መልአክ ለመሸሽ ብላ ነው፡፡
አንዳንድ ጊዜ እንስሳት“የእርሷ”ወይም “እርሷ”በመባል ይጠቀሳሉ፡፡“ሊመልሰው”
ይሄ ሙከራ በመንገድ ላይ ቆሞ ከነበረው መልአክ ለማምለጥ የተደረገ ነው፡፡
አንዳንድ ጊዜ እንስሳት“የእርሷ”ወይም “እርሷ”በመባል ይጠቀሳሉ፡፡“ሄደ”
“የበለዓምን እግር ከቅጥሩ ጋር አጋጨችው”ወይም “የበለዓምን እግር ከቅጥሩ ጋር ስታጣብቀው እግሩ ተጎዳ”
የበለዓም ቁጣ የመጨመሩ ነገር ልክ እሣት መንደድ እንደሚጀምር ዓይነት ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡በዘኁልቁ 22፡22 ላይ ያለውን ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“በለዓም በኃይል ተናደደ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውንና ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የመናገር ችሎታ አፍ ከመክፈት ጋር ተነፃፅሯል፡፡“ከዚያ በኋላ እግዚአብሔር ልክ እንደ ሰው እንደሚናገር ለአህያይቱ የመናገር ችሎታን ሰጣት”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“አህያይቱ በለዓምን ተናገረችው”
ይሄ አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ የተጠየቀበት ምክኒያት በለዓም በአህያዋ ላይ የሰራው ጥፋት ተገቢነት የሌለው መሆኑን ለመግለፅ ነው፡፡ይሄ በመግለጫ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ከብዙ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የምትቀመጥብኝ አህያህ ነኝ”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ የተጠየቀበት ምክኒያት በለዓም በአህያዋ ላይ የሰራው ጥፋት ተገቢነት የሌለው መሆኑን ለመግለፅ ነው፡፡ይሄ በመግለጫ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ለአንተ እንደዚህ ዓይነት ባህርይ የማሳየት ልማድ አልነበረኝም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የአንድ ሰው“ዓይን መክፈት” “ከማየት ችሎታ”ጋር ተነፃፅሮ ቀርቧል፡፡“ከዚያ በኋላ እግዚአብሔር ለበለዓም የማየት ችሎታን ሰጠው”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ሠይፍ ጥቅም ላይ ሊውል ከሰገባው ወጥቷል፡፡ይህንን በዘኁልቁ 22፡23 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ለማጥቃት ከተዘጋጀ ሠይፉ ጋር”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያሣየው በዓለም ራሱን በመልአኩ ፊት ማዋረዱን ነው፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ የተነሳበት ምክኒያት በለዓም የሰራው ሥራ ጥፋት መሆኑን ለማሳሰብ ነው፡፡ይሄ በመገለጫ መልክ ሊተረጎም ይችለል፡፡“አህያህን ሦስት ጊዜ መምታት አልነበረብህም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጠላትህ እንደሆነ ሰው” ወይም “ተቃዋሚምህ እንደሆነ ሰው”
ይሄ ግምታዊ አባባል የሚያሣየው ሊከሰት ይችል የነበረን ነገርና ከአህያይቱ ድርጊት የተነሣ የበለዓም ሕይወት መትረፉን ነው፡፡(በግምት ላይ የተመሰረቱ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ጉዞዬን እንድቀጥል የማትፈልግ ከሆነ”
“ባላቅ ከላካቸው አለቆች ጋር” “ባላቅን” በዘኁልቁ 22፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ የወንዝ ሥም ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 21፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ የተጠየቀው በለዓም በመዘግየቱ ምክኒያት ለመገሰፅ ነበር፡፡ይሄ በመግለጫ መልክ ሊረጎም ይችላል፡፡“በእርግጥ ሰዎች እንዲጠሩህ ልኬብህ ነበር” (ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ የተጠየቀው በለዓም በመዘግየቱ ምክኒያት ለመገሰፅ ነበር፡፡ይሄ በመግለጫ መልክ ሊረጎም ይችላል፡፡“ወደ እኔ መምጣት ነበረብህ”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ የተጠየቀው በለዓም በመዘግየቱ ምክኒያት ለመገሰፅ ነበር፡፡ይሄ በመግለጫ መልክ ሊረጎም ይችላል፡፡“በእርግጥም ወደ እኔ ዘንድ በመምጣትህ ገንዘብ ልከፍልህ እንደምችል አንተ ታውቃለህ”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
በለዓም ይሄንን ጥያቄ የሚጠይቅበት አቢይ ምክኒያት ባላቅ እንዲያደርግ የሚፈልገውን ነገርሁሉ ለማድረግ የማይችል መሆኑን ለመናገር ነው፡፡ይሄ በመግለጫ መልክ ሊረጎም ይችላል፡፡“ነገር ግን የምፈልገውን ነገር ሁሉ የመናገር ሥልጣን የለኝም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ መልዕክት የሚነገረው ልክ አንድን ነገር እግዚአብሔር በአፉ ውስጥ እንደሚያስቀምጥ ዓይነት ተደርጎ ነው፡፡“እግዚአብሔር እንድናገረው የሚፈልገው መልዕክት”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የከተማ ሥም ነው፡፡
“ከመሥዋዕቱ ጥቂት ሥጋ”
ይህንን ሃሣብ ሊገልፁ የሚችሉት 1/ይሄ በዘኁልቁ 29፡11 ላይ ካለው የማሞዝሥፍራን ያመለክታል፡፡ማሞዝ የሚለው ቃል ከፍታ የሆነ ሥፍራ ማለት ነው፡፡ወይም 2/ሰዎች ለበአል መሥዋዕት የሚያቀርቡበት ሌላ ሥፍራ ነው፡፡
ይሄ የሞአብ ንጉሥ ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 22፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ሰባትም ወይፈን ሰባትም አውራ በግ ለመሥዋዕት እረድልኝ”
“በዚህ በመሥዋትህ ዘንድ ቆይ እኔም ራቅ ወዳለ ሥፍራ እሄዳለሁ”
እነዚህን አንስሳት እንደሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ ስለማቅረቡ ቀደም ብሎ ተገልጿል፡፡“አንድ ወይፈንና አንድ በግ አዘጋጅቼ በመሥዋዕት መልክ አቃጥያቸዋለሁ” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በለዓም እንዲናገር የሚሰጠውን መልዕክት ልክ በአፉ እንደሚያስቀምጠው ዓይነት ተደርጎ ተነግሯል፡፡“እግዚአብሔር ለባላቅ መነገር የሚገባውን ነገር እንዲነግረው ለበለዓም ነገረው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮችተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡በለዓም የእሥራኤልን ሕዝብ እንዲረግም ጫና የሚያደርጉ ናቸው፡፡ (ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ በለዓም እግዚአብሔርን አልታዘዝም ለማለት ፈቃደኛ አለመሆኑን ያሣያል፡፡ይሄ በመግለጫ መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡“ነገር ግን እግዚአብሔር ያልረገመውን ልረግም አልችልም፡፡እግዚአብሔር ያልተጣላውን ልጣላ አልችልም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎችተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡በለዓምከኮረብታ አናት ላይ ሆኖ እሥራኤልን ተመለከተ፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እሥራኤልን ነው፡፡
“የተወሰነ የሕዝብ ክፍል አለ”
ይሄ አሉታዊ አነጋገር ጥቅም ላይ የዋለው ተቃራኒው ነገር እውነት መሆኑን አስረግጦ ለመናገር ነው፡፡“ራሣቸውን የተለየ ሕዝብ አድርገው ይቆጥራሉ”(በተዘዋዋሪ መንገድ ሃሣብን መግለፅ የሚለውን ይመልከቱ)
“የያዕቆብ ትቢያ”ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን የእሥራኤል ሕዝብ ቁጥር የትቢያን ያህል ብዛት እንዳለው አድርጎ ይናገራል፡፡ይሄ አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ በዓረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡“ለቁጥር የሚያዳግቱ እሥራኤላውያን አሉ፡፡ብዙ ከመሆናቸው የተነሣ አንድ አራተኛውን እንኳን መቁጠር የሚችል ሰው አይኖርም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውንና ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ሰላማዊ የሆነ ሞት እንደሆነ ግልፅ ነው፡፡ይሄ በዚህ መልክም ሊነገርም ይችላል፡፡“ሠላም የሞላበት የፃድቅ ሰው ሞት”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የእሥራኤልን ሕዝብ እንደ አንድ ሰው አድርጎ የሚያመለክት ገላጭ ነው፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሞአብ ንጉሥ ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 22፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ባላቅ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው በለዓምን ለመውቀስ ነበር፡፡ይሄንን ጥያቄ በዓረፍተ ነገር መልክም መተርጎም ይቻላል፡፡“ይህንን በእኔ ላይ አድረገሃል ብዬ አላምንም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው የሚመጣውን አስደንጋጭ ድርጊት ነው፡፡
በለዓም ይሄንን አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ የሚጠይቀው ለድርጊቶቹ ምክኒያት ለመሥጠት ነው፡፡ይሄ በመግለጫ መልክ ሊተረጎም ይችላል፡“እግዚአብሔር የተናገረኝን ነገር ብቻ ለመናገር መጠንቀቅ አለብኝ”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
መልዕክቱ እገዚአብሔር በአፍ ውሰጥ እንደሚያስቀምጠው ዓይነት ነገር ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡ይህንንተመሳሳይ ሐረግ በዘኁልቁ 22፡38 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“እግዚአብሔር የሚናገረኝን ብቻ ለመናገር”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“እዚያ ሆነህ እሥራኤላውያንን ትረግምልኛለህ”
“ፆፊም”የሚለው ቃል “አጥብቆ በዓይን መከታተል”ወይም “መሰለል” የሚገልፅ የግርጌ ማሰታወሻ ላይ ተርጓሚዎቹ ማስቀመጥ ሊኖርባቸው ይችል ይሆናል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የተራራ ሥም ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 21፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ መልዕክት ልክ እግዚአብሔር በአፉ ውስጥ እንዳደረገለት ዓይነት ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡ተመሰሳዩን ሐረግ በዘኁልቁ 22፡38 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“መናገር ያለበትን ነገር ነገረው”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ከዚያ እግዚአብሔር ተናገረ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን የተደጋገሙበት ምክኒያት ባላቅ ለጉዳዩ ትኩረት መሥጠት እንደሚኖርበት አፅንዖት ለመሥጠት ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ባላቅን ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 22፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
እነዚህ ሁለት ጥያቄዎች ተመሳሳይ ሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን እግዚአብሔር የተናገረውን ነገር የሚፈፅም ስለመሆኑ አፅንዖት ይሰጣሉ፡፡እነዚህ ሁለት አስፈላጊ የሆኑ ጥያቄዎቸ በዓረፍተ ነገር መልከ ሊገለፁ ይችላሉ፡፡“ቃል የገባውን ነገር ተግባራዊ ሳያደርግ የቀረበት ጊዜ የለም፡፡ምን ጊዜም ቢሆን አደርገዋለሁ ያለውን ነገር በትክክል ተግባራዊ ያደርገዋል”(ተመሳሳይነት የሚለውንና ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር እሥራኤላውያንን እንድባርክ አዝዞኛል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡ለዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት1/እግዚአብሔር ለእሥራኤል የሰጠው መልካም የሆኑ ነገሮችን ብቻ ነው፡፡ወይም2/በእነርሱ ላይ ፍርድን ያመጣ ዘንድ በእሥራኤል ላይ ምንም ዓይነት ኃጢአት አላየም፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ንጉሣቸው በመሆኑ በደስታ እልል ይላሉ”
ይሄ ንፅፅር የእግዚአብሔር ኃያል ጉልበት ከበሬ ጋር የሚነፃፀር መሆኑን ነው የሚያመለክተው፡፡(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ተመሣሣይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ማንም ሰው በእሥራኤል ላይ መርገምን ቢደርገ ሊሰራለት አይችልም ለማለት ነው፡፡“እዚህ ላይ ያዕቆብ የሚል ቃል የሚያመለክተው እሥራኤልን ነው” (ተመሳሳይነት የሚለውንና ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰዎች ሊናገሩ ይችሉ ይሆናል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለእነርሱ ያደረገላቸው ነገር መልካም መሆኑን የሚያመለክት ነው፡፡“እግዚአብሔር ለእነርሱ ያደረገላቸውን መልካም ነገር ተመልክቱ!”
ይህ ጥቅስ ረዥም የሆነ ምሣሌያዊ አነጋገር ሲሆን እሥራኤል ጠላቷን ድል የማድረጓን ጉዳይ ልክ አንበሣ ያደነውን ነገር እንደሚበላ ዓይነት አድርጎ ያቀርበዋል፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሞአብ ንጉሥ ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 22፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
በለዓም ይህንን እጅግ አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ የሚጠይቀው ወደ ባላቅ ከመምጣቱ በፊትም ቢሆን እግዚአብሔርን ላለመታዘዝ ፈቃደኛ እንዳልሆነ ለባላቅ ማሳሰቢያን ለመሥጠት ነው፡፡ይሄ በዓረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡“ከዚያ በፊት እግዚአብሔር የሚናገረኝን ነገር ብቻ እንደምናገር ነግሬሃለሁ”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ምድረ በዳ እሥራኤል ሰፍሮበት የነበረው ሥፍራ እንደሆነ ግልፅ ነው፡፡“እሥራኤል በነበረበት ምድረ በዳውን ከላይ ወደሚመለከተው”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ዓይኖቹን አነሳ”የሚለው ቃል ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ወደ ላይ መመልከት ማለት ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት ትንቢትን መናገር ይችል ዘንድ የእግዚአብሔር መንፈስ ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረው ማለት ነው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ይህንን ትንቢት ሰጠው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ቢዖር የበለዓም አባት ነበር፡፡ይህንን በዘኁልቁ 22፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያሣየው በሚገባ ማየቱንና መገንዘቡን ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በለዓም በእግዚአብሔር ቁጥጥር ሥር ሆኖ ትንቢት መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ላይ በለዓም ራሱን የሚጠራው“እርሱ” እያለ ነው፡፡
ይሄ የትህትና ድርጊት ነው፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
“ዓይኖቹ የተከፈቱለት”የሚለው ቃል ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን በለዓም እግዚአብሔር መናገር የፈለገውን ነገር የማወቅ ችሎታ ተሰጥቶታል ለማለት ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡ለበለዓም የእሥራኤል ሰፈር ውብ እንደሆነበት አስረግጠው የሚናገሩ ናቸው፡፡ (ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
በለዓም በእግዚአብሔር ቁጥጥር ሥር ሆኖ ትንቢት መናገሩን ይቀጥላል፡፡
በለዓም እሥራኤልን በሚመለከት ሸለቆዎቸን እንኳን መሸፈን እስኪችሉ ድረስ ዘንድ በቁጥር እጅግ ብዙ እንደሆኑ አድርጎ ነው የሚናገረው፡፡(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
በለዓም እሥራኤላውያንን በቂ ውኃ እንደሚጠጡና የተትረፈረፈ ምርትን እንደሚያስገኙ አትክልቶች አድርጎ ያቀርባቸዋል፡፡(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
የእሬት አትከልቶች መልካም የሆነ ሽታ ያላቸው በደረቅ የአየር ሁኔታ ውስጥ እንኳን በሚገባ ማደግ የሚችሉ ናቸው፡፡በለዓም እሥራኤላውያን እንደ እሬት አትክልቶች እንደሚያድጉና መልካም እንደሚሆኑይናገራል፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር የተከለው እሬት”(ያልታወቁ ነገሮችን መተርጎም፤ተነፃፃሪ የሚለውንና ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ዝግባ በእሥራኤል ውስጥ ከነበሩት ዛፎች ትልቁ ነው፡፡በለዓም እሥራኤላውያን ልክ ውኃ እንደሚጠጣ ዝግባ ዛፍ ግዙፍ ሆነው እንዳደጉ ዓይነት አድርጎ ይናገራል፡፡(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
በለዓም በእግዚአብሔር ቁጥጥር ሥር ሆኖ ትንቢት መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ብዛት ያለው ውኃ በምድር ላይ እንዳሉና እግዚአብሔር እንደባረካቸው ሰብሎች ተቆጥሯል፡፡“እግዚአብሔር ለሰበሎቻቸው ይሆን ዘንድ ብዙ ውኃ በመሥጠት ይባርካቸዋል”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
በሚገባ ውኃ የጠጣ ዘር የሚለው ቃል የሚያመለክተው የተትረፈረፈ ሰብል ይኖራቸው ዘንድ የእግዚአብሔር በረከት በእነርሱ ላይ የሚመጣ መሆኑን ነው፡፡“ጤናማ የሆኑ ሰብሎችን ያበቅሉ ዘንድ ለሚዘሩት ዘር ከበቂ በላይ የሆነ ውኃን ያገኛሉ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ከሌሎች አገራት ይልቅ እጅግ እንደሚባርካቸው አፅንዖት የሚሰጥ ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ከፍ ከፍ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ታላቅ የሆነ ክብርና ሥልጣንን ነው፡፡ይሄ የሚያመለክተው ወደፊት የሚነሣው የእሥራኤል ንጉሥ ከአጋግ ይልቅ የበለጠ ክብርና ሥልጣን የሚኖረው መሆኑን ነው፡፡አጋግ የአማሌቃውያን ንጉሥ ነበር፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ))
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሌሎች ሰዎች ለመንግሥታቸው ክብርን ይሰጣሉ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
በለዓም በእግዚአብሔር ቁጥጥር ሥር ሆኖ ትንቢት መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“እግዚአብሔር እሥራኤላውያንን አውጥቷቸዋል”
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር አፅንዖት የሚሰጠው እሥራኤላውያን ታላቅ የሆነ ጉልበት ያላቸው መሆኑን ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በለዓም እሥራኤላውያንን ልክ ዱር አውሬዎች ጠላቶቻቸውን ከሚበሉት አበላል ጋር አነፃፅሯቸዋል፡፡ይሄ ማለት ጠላቶቻቸውን ያጠፏቸዋል ማለት ነው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በለዓም በእግዚአብሔር ቁጥጥር ሥር ሆኖ ትንቢት መናገሩን ይቀጥላል፡፡
በዚህ ፈሊጣዊ አነጋገር ውስጥ በለዓም እሥራኤላውያንን ከሴትና ከወንድ አንበሳ ጋር መሳስላቸዋል፡፡ይሄ ማለት አደገኞችና ሁልጊዜ ለማጥቃት ዝግጁ ናቸው ማለት ነው፡፡(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
በለዓም ይህንን ጥያቄ የሚያነሳው ማንም ሰው ቢሆን እሥራኤልን እንዳያስቆጣ ለማስጠንቀቅ ነው፡፡ይሄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡“ማንም ቢሆን እርሱን ለመረበሽ ድፍረቱ አይኖረውም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር እሥራኤላውያንን የሚባርኩትን ይባርክ፤የሚረግሙትንም ይርገም”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የባላቅ ቁጣ የመንደዱ ጉዳይ ልክ ሊነድድ እነደጀመረ ዓይነት እሣትተደርጎ ተገልጿል፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ባላቅ በኃይል ተናደደ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውንገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የታላቅ ብስጭትና ንዴት ምልክት ነው፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ባላቅ እየገለፀ ያለው ፈፅሞ ሊሆን የማይችልን ነገር ነው፡፡ይሄ ዓረፍተ ነገር አስረግጦ የሚናገረው በምንም ዓይነት መንገድ በለዓም ለእግዚአብሔር እንዳይታዝ የሚያደርገው ነገር የማይኖር መሆኑን ነው፡፡(ምናባዊ ሁኔታዎች)
በለዓም ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ቀደም ሲል የተናገረውን ለባላቅ ለማሳሰብ ነው፡፡ይሄ አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ በዓረፍተ ነገር መልክም ሊተረጎም ይችላል፡፡“ይህንን ነግሬያቸዋለሁ”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
“እሥራኤላውያን”
ቢዖር በለዓም አባት ነበረ፡፡ይህንን በዘኁልቁ 22፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያመለክተው በሚገባ የሚያይና የሚረዳ መሆኑን ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 24፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ዕውቀት”የሚለው ረቂቅ ሥም በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ታላቁ እግዚአብሔር የገለጠለትን ነገር የሚያውቅ ሰው”(አሕፅሮተ ሥሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ለእግዚአብሔር የመገዛት ምልክት ነው፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
በለዓም ከአራቱ ትንቢቶች መካከል አንዱን መናገር ይጀምራል፡፡
እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡በለዓም ወደፊት ስለሚከሰተው ነገር ራዕይ አየተመለከተ ነው፡፡“እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የወደፊቱን የእሥራኤል መሪ ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ኮከብ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በእሥራኤል ላይ ሥልጣን የሚይዘውን ንጉሥ ነው፡፡(ተምሣሌታዊ ቋንቋ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ያዕቆብ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የያዕቆብን ትውልድ ነው፡፡“ከያዕቆብ ትውልድ መካከል”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ከመጀመሪው ዓረፍተ ነገር ጋር ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያለው፡፡እዚህ ላይ “በትር”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ብርቱ የሆነ ንጉሥን ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“እሥራኤል”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የወደፊት እሥራኤላውያንን ነው፡፡“ወደፊት ከሚወለዱት እሥራኤላውያን መካከል”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት 1/ሞዓብ መሪዎችን አናት ይመታል2/የሞዓብን መሪዎች ያጠፋል፡፡
ይሄ የሤት ዝርያዎች የሆኑ ሞአባውያንን የሚመለከት ነው፡፡
በለዓም የመጀመሪዎቹን አራት ትንቢቶች መናገር ያበቃል፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እሥራኤላውያን ኤዶምን በቁጥጥራቸው ሥር ያደርጓታል፡፡”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“አማሌቅ የሚለው ቃል የሚያመለክተው የአማሌቅን ሕዝብ ነው፡፡ራዕዩ የቀጠለው ወደ አሜሌቃውያን አቅጣጫ ከተመለከተ በኋላ ሲሆን ከዚያ በኋላ ስለ አማሌቃውያን መተንበዩን ይቀጥላል”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ነጠላ ሥም ጥቅም ላይ የዋለበት ምክኒያት አማሌቃውያን እንደ አንድ ግለሰብ በመታየታቸው ነው፡፡(የመጀመሪያ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ሥም የቃየን ትውልድ ሆነ ሕዝብ ሥም ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“የምትኖርበት ሥፍራ ከባድ መከላከያ ያለው ነው”
ይሄ ምሣሌያዊ አነጋገር ሲሆን ደህንነቱ በተጠበቀ ሥፍራ ላይ መኖር ማለት ነው፡፡“የምትኖርበት ሥፍራ ዓለታማ በሆኑ ከፍታ ሥፍራዎች ላይ እንዳለ ወፍ ጎጆ ደህንነቱ የተጠበቀ ነው”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚሀ ላይ የቄናውያን መጥፋት በእሣት እንደሚቃጠሉ ዓይነት ሆኖ ተገልጿል፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ነገር ግን እናንተ ቄናዊያን አሦራውያን አንድ ነገር በእሣት እንደሚጠፋ ያጠፏችኋል፤በምርኮኝነትም ይወስዷኋል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ አስፈላጊ የሆነ ጥያቄ በዓረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ይህንን በሚያደርግበት ወቅት ማንም በሕይወት አይኖርም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በሜዲተራንያን ባህር ውስጥ የሚገኝ የአንድ ደሴት ከተማ ሥም ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጥፋት”የሚለው ረቂቅ ሥም በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር እነርሱንም ያጠፋቸዋል”(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሞአብ ንጉሥ ሥም ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 22፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በሞአብ ውስጥ የሚገኝ የቦታ ሥም ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የአምልኮ ሥርዓት ድርጊት ነው፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ብኤልፌጎር የተራራ ሥም ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 23፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
የእግዚአብሔር ቁጣ መንደድ ከሚጀምር እሣት ጋር ተመሳስሎ ተነግሯል፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ይህንንሐረግ በዘኁልቁ 22፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“እግዚአብሔር በጣም ተናደደ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውንና ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ጣዖትን በማምለክ ጥፋተኛ የሆኑ መሪዎችን ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ጣዖትን በማምለክ ጥፋተኛ የሆኑ የሕዝብ መሪዎች ሁሉ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት የሕዝቡ መሪዎች እነዚህን ሰዎች ከገደሉ በኋላ ሬሣቸውን ሰዎች ሁሉ ሊያዩ በሚችሉበት ሥፍራ ላይ ይተውታል ማለት ነው፡፡
“በጣዖት አምልኮ ውስጥ ያልተሳተፉ የእሥራኤል መሪዎች”
ፌጎር የተራራ ሥም ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 23፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ የሚያመለክተው ወደ ሠፈሩ ከአርሷ ጋር ወሲባዊ ግንኙነት ለማድረግ ወደ ሠፈሩ ይዟት መምጣቱን ነው፡፡የዚህ ሙሉ ትርጉም የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ከምድያማዊቷ ሴት ጋር አብሮ ለመተኛት ወደ እሥራኤላውያን ሠፈር አመጣት”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ዓይን ፊት” የሚለው ቃል ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ስለ ጉዳዩ ሰምተዋል ወይም ጉዳዩን አውቃውታል ማለት ነው፡፡
ይሄ የአሮን ልጅ ሥም ነው፡፡ይህንን በዘኁልቁ 3፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ፊንሐስ ተከትሎ ገባ”
የእግዚአበሔር ቁጣ ለመቆም እንዲችል ወደ አንድ ሥፍራ በአካል መገፋት እንዳለበት ዓይነት ነገር ተደርጎ ነው የሚነገረው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እዚሀ ላይ የተገለፀው ልክ የእሥራኤልን ሕዝብ እንደሚበላ ጨካኝ አውሬ ተደርጎ ነው፡፡“በእጅጉ የተናደድኩ ቢሆንም የእሥራኤልን ሕዝብ ግን አላጠፋሁም”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የእግዚአብሔርን ንግገር ካለፈው ጥቅስ እንዲቀጥል ያደርገዋል፡፡ይሄ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ አለው፡፡ቀጥተኛ የሆኑት ጥቅሶች ቀጥተኛ እንዳልሆኑ ጥቅሶች ሊገለፁ ይችላሉ፡፡(በጥቅሶች ውስጥ ጥቅሶችና ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ ጥቅሶች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ዋናውን ታሪክ ወደ ጀርባ ታሪክ በመቀየር ስለ ዘንበሪና ስለ ከስቢ ያወሳል፡፡(የጀርባ ታሪክ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ፊንሐስ የገደለው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የአንዲት ሴት ሥም ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“መሽንገል”የሚለው ረቂቅ ሥም እንደ ሥም ሊገለፅ ይችላል፡፡“እናንተን በማታለል”(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህንን ክፉ ሥራ እንድትሰሩ አግቧቧችሁ”
እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ሃሣብ ያላቸው ሲሆን እነዚህ ነገሮች የተከናወኑት በፌጎር ተራራ እንደሆነ ይገልፃሉ፡፡
ፌጎር የተራራ ሥም ነበር፡፡ይህንን በዘኁልቁ 23፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ፊንሐስ የገደለው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የሚቆጥሩት ሴቶችን ሣይሆን ወንዶችን ብቻ ነበር፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“በማህበሩ ውሰጥ ያሉትን ወንዶች ሁሉ ቁጠሩ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“20 ዓመትና ከዚያ በላይ”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ለእሥራኤል መሪዎች ተናገሩ፡፡
ሜዳ ሠፊና ለጥ ያለ መሬት ነው፡፡
“20 ዓመትና ከዚያም በላይ”
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እሥራኤል የሚለው ቃል የሚያመለክተው ያዕቆብ በመባል የሚታወቀውን ሰው ነው፡፡
እዚህ ላይ“እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሮቤልን ነው፡፡
“አርባ ሶስት ሺህ ሰባት መቶ ሰላሣ”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
የእነዚህን ሰዎች ሥም በዘኁልቁ 16፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
እዚህ ላይ ምድሪቱ የተቆጠረችው ልክ አንድ ሰው አፉን ከፍቶ አንድን ነገር እንደሚበላ ዓይነት ነው፡፡“እግዚአብሔር ምድሪቱ እንድትከፈት ካደረገ በኋላ ሰዎቹ በዚያ ጉድጓድ ውስጥ ወደቁ”(ግዑዝ ነገሮች ሕይወት እንዳላቸው ተደርገው ሲገለፁ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እሣቱ የተገለፀው ልክ አንድ ትልቅ እንስሳ አንድን ነገር እንደሚውጥ ተደርጎ ነው፡፡ “እግዚአብሔር 250 ሰዎችን ለመግደል እሣትን ተጠቀመ”(ግዑዝ ነገሮች ሕይወት እንዳላቸው ተደርገው ሲገለፁ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁለት መቶ ሃምሣ ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“የቆሬ ቤተሰቦች በሙሉ”
“መጨረሻቸው ሆነ”
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሃያ ሁለት ሰሺህ ሁለት መቶ ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አርባ ሺህ አምስተ መቶ ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ስድሳ አራት ሺህ ሶስት መቶ ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ስድሳ ሺህ አምስት መቶ ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንይመልከቱ)
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አምሳ ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰላሳ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“እነዚህ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የዮሴፍ ልጆች ከሆኑት ከኤፈሬምና ከምናሴ ልጆች የተወለዱትን ትውልድ ሁሉ ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊበራራ ይችላል፡፡“እነዚህ የያዕቆብ ልጆች ከሆኑት ከኤፍሬምና ከምናሴ ዘር የተገኙ ናቸው፡፡እነርሱም ተቆጠሩ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በየወገናቸው ቆጠሯቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አርባ አምስት ሺህ ስድስት መቶ ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ስድሳ አራት ሺህ አራት መቶ ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የእሥራኤል መሪዎች ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎችን ከትውልዳቸውና ከነገዳቸው አንፃር እየቆጠሩ ነው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውንና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አርባ አምስት ሺህ አራት መቶ ሰዎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አጠቃላይ ቁጥሩ”
“ስድስት መቶ አንድ ሺህ ሰባት መቶ ሰላሣ”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“መሬቱን ማከፋፈል አለባችሁ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ከኦሪት ዘኁልቁ 26፡5 ጀምሮ በየወገናቸው የተቆጠሩትን ሁሉ ነው፡፡
“በእያንዳንዱ ወገን ውስጥ ባለው የሕዝብ ቁጥር መሠረት”
እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
በዚህ ምንባብ ወስጥ “ርስት”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የተወረሰውን መሬት ነው፡፡የዓረፍተ ነገሩ ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“እንደ ርስት አድርገህ የበለጠ ትሰጣቸዋለህ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእሥራኤል መሪዎች የቆጠሯቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ምድሪቱን ማከፋፈል አለባችሁ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ዕጣ በመጣል”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ታከፋፍሉታላችሁ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“መሬቱን ለእነርሱ ማከፋፈል ይኖርባችኋል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሌዋውያን ነገድ የሥም ዝርዝር ነው፡፡ምንም መሬት ባለመቀበላቸው ምክኒያት ሙሴ ሌዋውያንን ለብቻቸው ቆጠራቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“መሪዎቹ በየነገዳቸው ቆጠሯቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የእነዚህን ሰዎች ሥም በዘኁልቁ 3፡17-19 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“እርሷና እንበረም ልጆች ነበሯቸው”
የእነዚህን ሰዎች ሥም በዘኁልቁ 3፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
እዚህ ላይ“እሣት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው “የሚቃጠል መሥዋዕትን”ነው፡፡ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ በዘኁልቁ 3፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“እርሱ ባልተቀበለው ሁኔታ የሚቃጠል መሥዋዕትን አቀረቡ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“መሪዎቹ የቆጠሯቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“23,000”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ ወርና ከዚያ በላይ ዕድሜ ያለው”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡እዚህ ላይ “ርስት”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የተወረሰውን መሬት ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ምንም ዓይነት መሬት በርስትነት እአይሰጣቸውም አለ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴና ካህኑ አልዓዛር የቆጠሯቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰዎች አልነበሩም”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴና ካህኑ አሮን የቆጠሯቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእሥራኤልን ትውልድ በቆጠሩበት ወቅት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በሲና ምድረ በዳ ተቆጥረው የነበሩትን ሰዎች ሁሉ ነው፡፡ይሄ በአዎንታዊ መለኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እስከ አሁን ድረስ በሕይወት ያሉት ሰዎች”(ድርብ አሉታውያን)
ዮፎኒየካሌብ አባት ነበር፡፡ይህንን በዘኁልቁ 13፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ነዌ የኢያሱ አባት ነበር፡፡ይህንን በዘኁልቁ 11፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ከዚያም ከዮሴፍ ልጅ ከምናሴ ወገኖች፤የምናሴ ልጅ፤የማኪር ልጅ፤የገለዓድ ልጅ፤የኦፌር ልጅ የሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች ወደ ሙሴ ቀረቡ፡፡ይሄ የትውልድን ሐረግ ይናገራል፡፡
ይህንን በዘኁልቁ26፡33 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይህንን በዘኁልቁ 26፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“የሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች ቀረቡ”
በቆሬ ማህበር ውስጥ የነበሩት ሰዎች ተሰባሰበው በእግዚአብሔር ላይ አመፁ፡፡እግዚአብሔር ከኃጢአታቸው የተነሣ እንዲሞቱ አደረገ፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“በእግዚአብሔር ላይ ያመፁ የቆሬ ማህበር ተከታዮች በመሆናቸው የሞቱ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከራሱ ኃጢአት የተነሣ”
በዚያን ዘመን መሬት የመውረስ ሥልጣን የነበረው ወንድ ልጅ ብቻ ነበር፡፡ሴቶቹ ይህንን ጥያቄ የጠየቁት ውርሱን በመውረስ የዘር ሐረጉ እንዲቀጥል ለማስቻል ነበር፡፡ይሄ እንደ መግለጫ ሊፃፍ ይችላል፡፡“አባታችን ወንድ ልጅ ስለሌለው ብቻ የአባታችንን ሥም ከነገድ አባልነቱ ልትፍቁት አይገባም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የአባታቸው ዘመዶች በወረሱት ርሰት አካባቢ የሚወርሱት ርስት ይሰጣቸው ዘንድ ያቀረቡት ጥያቄ ነው፡፡የዚህ ፍቺ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“የአባታችን ዘመዶች ባሉበት ሥፍራ ላይ ርስትን ሥጠን”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት የአባታቸው ዘመዶች በወረሱት ርሰት አካባቢ የሚወርሱት ርስት ይሰጣቸዋልማለት ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“የአባታቸው ወንድሞች ወደሚኖሩበት”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ክስተት አንድ ሰው ወንድ ልጅ የማይኖረው ከሆነ መሬቱን ማን ሊወርስ እንደሚችል ለመወሰን የእግዚአብሔር ሕግ እንዲወጣ ምክኒያት ሆኗል፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእሥራኤል ሕዝብ ሁሉ የሚታዘዘው ሕግ ይሁን”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“እኔን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሴን ነው፡፡
እነዚህ በሞአብ ውስጥ የሚገኙ የተያያዙ ተራራዎች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ለእሥራኤላውያን እየሰጠ ያለውን ምድር ልክ ሰጥቶ እንደጨረሰ ዓይነት አድርጎ ይናገራል፡፡በዚህ መልኩ የሚናገርበት ምክኒያት የሚሰጣቸው ስለመሆኑ አስረግጦ ለማሳሰብ ነው፡፡“ለእሥራኤል ሕዝብ የምሰጠውን”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ጨዋ የሆነ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙም ሙሴ እንደሚሞትና መንፈሱም አባቶቹ ወዳሉበት የሚሄድ መሆኑን ነው፡፡“መሞት አለብህ”(የጨዋ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አሮን መሞቱ የታወቀ ነገር ቢሆንም የበለጠ ግን ልታብራሩት ትችላላችሁ፡፡“ታላቅ ወንድምህ አሮን እንደሞተ”(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ሙሴና አሮንን ነው፡፡
ይህንንዓረፍተ ነገርበዘኁልቁ 13፡21 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ተአምራታዊ በሆነ መልኩ ውኃን ባወጣበት ወቅት ነበር፡፡እግዚአብሔር ድንጋዩን እንዲናገረው ሙሴን አዘዘው፡፡በዚህ ምትክ ግን በሕዝቡ ከመናደዱ የተነሣ ዓለቱን በበትሩ መታው፡፡(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቅዱስ እንደሆንኩ አላሰባችሁም”
እዚህ ላይ ያዩትን ነገር አፅንዖት ለመስጠት ሰዎች የሚወከሉት “በዓይኖቻቸው”ነው፡፡“ማህበሩ ሁሉ ባለበት ፊት”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ሐረግ በዘኁልቁ 20፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ለዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት 1/እዚህ ላይ “መንፈስ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሕዝብን ሁሉ ነው፡፡“የሰው ዘር ሁሉ የበላይ የሆነው እግዚአብሔር”ወይም 2/“መንፈስ”የሚለው ቃልየሚያመለክተው እግዚአብሔር ለሰው ሁሉ ሕይወትንና ትንፋሽን መሥጠቱን ነው፡፡ “ለሰው ሁሉ ትንፋሽን የሚሰጠው እግዚአብሔር”ወይም“ለሰው ሁሉ ሕይወትን የሚሰጠው እግዚአብሔር”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
በተወሰኑ ሰዎች “ላይ”መሆን ማለት እነርሱን ለመምራት ሥልጣን መያዝ ማለት ነው፡፡“ማህበሩን የሚመራ ሰው”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ሕዝቡን የሚመራና በጦርነትም ወቅት ሠራዊቱን የሚመራ ማለት ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ንፅፅር ሲሆን የዚህ ሃሣብ ትርጉም ሕዝቡ መሪ የማይኖረው ከሆነ የተቅበዘበዘና ደካማ ይሆናል ማለት ነው፡፡(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት ሲል ኢያሱ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ የሚከተልና የሚታዘዝ ነው ማለቱ ነው፡፡
ይሄ አንድን ሰው ለእግዚአብሔር ለመለየት የሚካሄድ ሥርዓት ነው፡፡“እርሱን ለመቀባት እጅህን በላዩ ላይ ጫንበት”(ተምሣሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ያዩትን ነገር አፅንዖት ለመስጠት ሰዎች የሚወከሉት “በዓይኖቻቸው”ነው፡፡“የእሥራኤልን ሕዝብ ይመራ ዘንድ በሁሉ ፊት ኢያሱን እዘዘው”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለሙሴና ለኢያሱ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚሀ ላይ እግዚአብሔር ልክ በላዩ እንደሚደረግ ነገር ወይም አልባሳት ለኢያሱ ክብሩን እንዲያኖርበት ይናገረዋል፡፡“ከሥልጣንህ የተወሰነውን ክፍል መሥጠት ይኖርብሃል”ወይም “ሰዎች ማድረግ የሚኖርባቸውን ነገር እርሱ ይወስን”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የተቀደሰ ድንጋይ ሲሆን ሊቀ ካህኑ በደረቱ ላይ የሚያደርገው ነገር ነው፡በእግዚአብሔር ነገር ላይ ውሳኔ ለመሥጠት የሚጠቀምበት ነገር ነበር፡፡(የማይታወቁትን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት ኢያሱ የእሥራኤልን ማህበር እንቅስቃሴዎች የማዘዝ ሥልጣን ይኖረዋል ማለት ነው፡፡“መውታጣ”እና “መግባት”የሚሉት ቃላት በእንቅስቃሴያቸው ላይ ሙሉ ሥልጣን እንዳለው አፅንዖት የሚሰጡ ሁለት ተቃራኒ የሆኑ ትዕዛዛቶች ናቸው፡፡“የማህበሩን እንቅስቃሴ ይመራል” (ሆን ብሎ አጋኖ መናገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን በጥምረት የቀረቡበት ምክኒያት ለጉዳዩ አፅንኦት ለመሥጠት ሲባል ነው፡፡“እርሱና የእሥራኤል ሕዝብ ሁሉ”(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“በማህበሩ ፊት እንዲቆም አዘዘው”
“እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሴን ሲሁን “እርሱ”የሚለው ቃል ደግሞ የሚያመለክተው ኢያሱን ነው፡፡
እጅ መጫን አንድን ሰው ለተለየ የእግዚአብሔር አገልግሎት ለመለየት የሚደረግ ሥርዓት ነው፡፡(ተምሣሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ግልፅ የሆነውንና ሰዎችን የመምራትን ጉዳይ የበለጠ ልታብራሩት ትችላላችሁ፡፡“ሰዎችን መምራት”ወይም“የእሥራኤላውያን መሪ መሆን”(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሴን ነው፡፡
“እኔ በመረጥኩኩት ቀን”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በመሠዊያው ላይ የምታቀርቡት መብል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“የምወደውን ሽታ”
እግዚአብሔር ህዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት ለሙሴ መንገሩን ይቀጥላል፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በእሳት የሚቃጠል ቁርባን”ወይም “በመሥዋዕቱ ላይ በእሣት ያቃጠላችሁት ቁርባን”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ከ..ጋር የለወሳችሁት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“አሥረኛ እጅ”ማለት አሥር አኩል ከሆኑ ነገሮች ውስጥ አንዱ ክፍል ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“ሁለት ሊትሮች”ወይም “የኢፍ መስፈሪያ አንድ አሥረኛ”(ይሄ ሁለት ሊትር ያህል ይሆናል)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“አራተኛ እጅ”ማለት አራት አኩል ከሆኑ ነገሮች ውስጥ አንዱ ክፍል ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“አንድ ሊትር”ወይም “የኢን መስፈሪያ አንድ አራተኛ”(ይሄ አንድ ሊትር ያህል ይሆናል) (ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“የተወቀጠ ዘይት”ወይም “ንፁህ ወይራ ዘይት”ይሄ የሚያመለክተው ከወይራ ተወቅጦ የወጣን ዘይት ነው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር በሲና ተራራ ላይ ያዘዘው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በእሣት ላይ ያቃጠላችሁት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“አራተኛ እጅ”ማለት አራት አኩል ከሆኑ ነገሮች ውስጥ አንዱ ክፍል ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“አንድ ሊትር”ወይም “የኢን መስፈሪያ አንድ አራተኛ”(ይሄ አንድ ሊትር ያህል ይሆናል) (ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ዓረፍተ ነገር የሚያሣየው ከበግ ጠቦቱ ጋር አብሮ የሚቀርበውን የመጠጥ ቁርባን ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ጠንካራ የሆነ የመጠጥ ቁርባን ሊሆን የሚገባው ሲሆን በእግዚአብሔር መቅደስ ውስጥ ልታፈስሱት ይገባል”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አንተ ያቀረብከው ዓይነት”
ሙሴ ለሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ነገር እግዚአብሔር መንገሩን እንደቀጠለ ነው፡፡
“ከአሥር እጅ ሁለት እጅ”ማለት አሥር እኩል ከሆኑ ክፍሎች ሁለቱ ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“አራት ሊትር ተኩል”ወይም “ከመሥፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ”(አራት ሊትር ተኩል ይሆናል)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዘይት የለወሳችሁት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ ቁርባኖች አብሮ የመጠጥ ቁርባን እንዲቀርብ የሚጠይቁ ናቸው፡፡የዚህ ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“የመጠጥ ቁርባንም አብሮ ይቀርባል”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ነገር እግዚአብሔር መንገሩን እንደቀጠለ ነው፡፡
“ከአሥር እጅ ሶስት እጅ”ማለት አሥር እኩል ከሆኑ ክፍሎች ሶስቱ ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“ስድስት ሊትር”ወይም “ከመሥፈሪያው ከአሥር እጅ ሶስት እጅ”(ስድስት ሊትር ያህል ይሆናል)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዘይት የለወሳችሁት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ኢፍ”የሚለው ቃል ግልፅ ቢሆንም የበለጠ ሊብራራ ግን ይችላል፡፡“ከአሥር እጅ ሁለት እጅ”ማለት እኩል ከሆኑ አሥር ክፍሎች ውስጥ ሁለቱ ማለት ነው፡፡“አራት ተኩል ሊትር መልካም ዱቄት”ወይም “ሁለት አሥረኛ የኢፍ መሥፈሪያ”(4.5 ያህል የሚሆን)(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን፤ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ አሥረኛ”ማለት አሥር እኩል ከሆኑ ክፍሎች አንዱ ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“ሁለት ሊትር”ወይም “ከመሥፈሪያው አሥረኛ እጅ”(ሁለት ሊትር ያህል ይሆናል)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በእሣት ላይ ያቃጠላችሁት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ግማሽ”ማለት ሁለት እኩል ከሆኑ ክፍሎች ውስጥ አንደኛው ክፍል ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“ሁለት ሊትር”ወይም “የኢን ግማሽ”(ሁለት ሊትር)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“የኢን አንድ ሶስተኛ”አንድ ሶስተኛ ማለት ሶስት እኩል ከሆኑ ክፍሎች ውስጥ አንደኛው ክፍል ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“1.2 ሊትር”ወይም “አንድ ሊትርና አንድ አምስተኛ ሊትር”(ሁለት ሊትር ማለት ነው)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“አራተኛ እጅ”ማለት አራት እኩል ከሆኑ ክፍሎች ውስጥ አንደኛው ክፍል ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“አንድ ሊትር”ወይም “የኢን አራተኛ እጅ”(አንድ ሊትር ያህል የሆነ)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ለኃጢአት መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል ለእግዚአብሔር ታቀርባላችሁ፡፡(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ነገር እግዚአብሔር መንገሩን እንደቀጠለ ነው፡፡
“በመጀሪያው ወር በወሩ በ14ኛው ቀን…በዚሁ ወር በ15ኛው ቀን” “ይሄ የሚያመለክተው የመጀመሪያውን የዕብራውያንን ወር ነው” (የዕብራውያን ወራትናተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“የእግዚአብሔርን ፋሲካ ልታከብሩት ይገባል”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዓል ልታደርጉ ይገባል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እርሾ የሌለው ቂጣ ልትበሉ ይገባል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው የበዓሉን የመጀመሪያ ዕለት ነው፡፡ይሄ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“በበዓሉ በ1ኛው ቀን” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔርን ለማምለክና ለማክበር መሰብሰብ ይኖርባችኋል፡፡” “የተቀደሰ ጉባዔ”የሚለው ሐረግ ሰዎች ተሰብስበው እግዚአብሔርን ሲያመልኩ ማለት ነው፡፡እግዚአብሔርን ማምለክ የተቀደሰ ክስተት ነው፡፡
ሙሴ ለሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ነገር እግዚአብሔር መንገሩን እንደቀጠለ ነው፡፡
“የሚቃጠል”የሚለው ቃል በፍዝ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በመሠዊያው ላይ የሚቃጠል መሥዋዕት ማቅረብ ይኖርባችኋል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከአሥር እጅ ሶስት እጅ”ማለት አሥር እኩል ከሆኑ ክፍሎች ሶስቱ ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“ስድስት ሊትር”ወይም “ከመሥፈሪያው ከአሥር እጅ ሶስት እጅ”(ስድስት ሊትር ያህል ይሆናል)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዘይት የለወሳችሁት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“የኢፍ መሥፈሪያ መልካም ዱቄት”የሚለው ቃል በበፊቱ ሐረግ ግልፅ ተደርጓል፡፡ይሄ ሊደገምም ይችላል፡፡“ከአሥር እጅ ሁለት እጅ”ማለት እኩል ከሆኑ አሥር ክፍሎች ውስጥ ሁለቱ ማለት ነው፡፡“አራት ተኩል ሊትር የሆነ መልካም ዱቄት”ወይም “ሁለት አሥረኛ የኢፍ መሥፈሪያ”(4.5 ያህል የሚሆን)(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን፤ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ አሥረኛ”ማለት አሥር እኩል ከሆኑ ክፍሎች አንዱ ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“ሁለት ሊትር”ወይም “ከመሥፈሪያውአንድ አሥረኛ እጅ”(ሁለት ሊትር ያህል ይሆናል)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
x
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር በየማለዳው እንዲቀርብለት ከሚፈልገው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እኔ እግዚአብሔር እዚህ በገለፅኩት መሠረት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የመብሉን ቁርባን በመሠዊያው ላይ ማቃጠል ይኖርባችኋል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለእግዚአብሔር እንደ ጣፋጭ ሽታ”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ልትሰውት ይገባል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔርን ለማምለክና ለማክበር መሰብሰብ ይኖርባችኋል፡፡” “የተቀደሰ ጉባዔ”የሚለው ሐረግ ሰዎች ተሰብስበው እግዚአብሔርን ሲያመልኩ ማለት ነው፡፡እግዚአብሔርን ማምለክ የተቀደሰ ክስተት ነው፡፡
ሙሴ ለሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ነገር እግዚአብሔር መንገሩን እንደቀጠለ ነው፡፡
በበኩራት ቀንሲባልዕለቱን ነው፡፡“ይሄ የሚያመለክተው በዓሉ በሚከበርበት ሣምንታት ውስጥ ለእግዚአብሔር የእህል ቁርባን የሚያቀርቡበትን ዕለት ነው፡፡
“እግዚአብሔርን ለማምለክና ለማክበር መሰብሰብ ይኖርባችኋል፡፡” “የተቀደሰ ጉባዔ”የሚለው ሐረግ ሰዎች ተሰብስበው እግዚአብሔርን ሲያመልኩ ማለት ነው፡፡እግዚአብሔርን ማምለክ የተቀደሰ ሁኔታ ነው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዘይት የለወሳችሁት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“የኢፍ መሥፈሪያ መልካም ዱቄት”የሚለው ቃል በበፊቱ ሐረግ ግልፅ ተደርጓል፡፡ይሄ ሊደገምም ይችላል፡፡“ከአሥር እጅ ሁለት እጅ”ማለት እኩል ከሆኑ አሥር ክፍሎች ውስጥ ሁለቱ ማለት ነው፡፡“አራት ተኩል ሊትር የሆነ መልካም ዱቄት”ወይም “ሁለት አሥረኛ የኢፍ መሥፈሪያ”(4.5 ያህል የሚሆን)(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን፤ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“ሶስት አሥረኛ”ማለት አሥር እኩል ከሆኑ ክፍሎች ሶስቱ ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“ስድስት ሊትር”ወይም “የኢፍ መሥፈሪያሶስት አሥረኛ”(ስድስት ሊትር ያህል ይሆናል)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“የኢፍ መሥፈሪያ መልካም ዱቄት”የሚለው ቃል በበፊቱ ሐረግ ግልፅ ተደርጓል፡፡ይሄ ሊደገምም ይችላል፡፡“ከአሥር እጅ ሁለት እጅ”ማለት እኩል ከሆኑ አሥር ክፍሎች ውስጥ ሁለቱ ማለት ነው፡፡“አራት ተኩል ሊትር የሆነ መልካም ዱቄት”ወይም “ሁለት አሥረኛ የኢፍ መሥፈሪያ”(4.5 ያህል የሚሆን)(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን፤ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ነገር እግዚአብሔር መንገሩን እንደቀጠለ ነው፡፡
“አንድ አሥረኛ”ማለት አሥር እኩል ከሆኑ ክፍሎች አንዱ ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“ሁለት ሊትር”ወይም “ከመሥፈሪያው አንድ አሥረኛ እጅ”(ሁለት ሊትር ያህል ይሆናል)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እናንተ በዘይት የምትለውሱት መልካም ዱቄት” (ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“መሥዋዕት ማቅረብ”የሚለው ሐረግ “መሰዋት”በሚለው ሥም ሊገለፅ ይችላል፡፡(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
“የእነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እያንዳንዱ እንስሳ በሚሰዋበት ወቅት አብረው መቅረብ የሚገባቸውን የመጠጥ ቁርባኖችን ነው፡፡“ከአነርሱ ጋር አብረው የሚቀርቡት የመጠጥ ቁርባኖች”ወይም “የሚያጅቧቸው የመጠጥ ቁርባኖች”(ንብረት የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ነገር እግዚአብሔር መንገሩን እንደቀጠለ ነው፡፡
ይሄ የሚያመለክተው የዕብራውያንን ሰባተኛ ወር ነው፡፡“በ1ኛው ወር በ7ኛው ወር”(የዕብራውያን ወራትንናተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔርን ለማምለክና ለማክበር በአንድነት ተሰብሰቡ” “የተቀደሰ ጉባዔ”የሚለው ቃል ሰዎች እግዚአብሔርን ለማምለክ የሚሰበሰቡበት ሁኔታ ማለት ነው፡፡እግዚአብሔርን ማምለክ የተቀደሰ ክስተት ነው፡፡
“እናንተ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እዚህ ላይ የእሥራኤልን ሕዝብ የሚወክሉትን ካህናትን ነው፡፡ካህናት አምልኮው እንዲጀመር መለከትን ይነፋሉ ወይም ማህረሰቡ በአንድነት እንዲሰባሰብ ለማድረግ፡፡“ካህናት መለከቶችን የሚነፉበት ቀን ይሆናል”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ነገር እግዚአብሔር መንገሩን እንደቀጠለ ነው፡፡
ይሄ የሚያመለክተው እያንዳንዱ እንስሳ በሚሰዋበት ወቅት አብረው መቅረብ የሚገባቸውን የእህል ቁርባኖችን ነው፡፡“ከአነርሱ ጋር አብረው የሚቀርቡት የእህል ቁርባኖች”ወይም “የሚያጅቧቸው የእህል ቁርባኖች”(ንብረት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዘይት የለወሳችሁት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“የኢፍ መሥፈሪያ መልካም ዱቄት”የሚለው ቃል በበፊቱ ሐረግ ግልፅ ተደርጓል፡፡ይሄ ሊደገምም ይችላል፡፡“ከአሥር እጅ ሁለት እጅ”ማለት እኩል ከሆኑ አሥር ክፍሎች ውስጥ ሁለቱ ማለት ነው፡፡“አራት ተኩል ሊትር የሆነ መልካም ዱቄት”ወይም “ሁለት አሥረኛ የኢፍ መሥፈሪያ”(4.5 ያህል የሚሆን)(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን፤ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“ሶስት አሥረኛ”ማለት አሥር እኩል ከሆኑ ክፍሎች ሶስቱ ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“ስድስት ሊትር”ወይም “የኢፍ መሥፈሪያ ሶስት አሥረኛ”(ስድስት ሊትር ያህል ይሆናል)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“የኢፍ መሥፈሪያ መልካም ዱቄት”የሚለው ቃል በበፊቱ ሐረግ ግልፅ ተደርጓል፡፡ይሄ ሊደገምም ይችላል፡፡“ከአሥር እጅ አንድ እጅ”ማለት እኩል ከሆኑ አሥር ክፍሎች ውስጥ አንዱ ማለት ነው፡፡“ሁለት ሊትር መልካም የሆነ ዱቄት”ወይም “አንድ አሥረኛ የኢፍ መሥፈሪያ”(4.5 ያህል የሚሆን)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“መሥዋዕት ማቅረብ”የሚለው ሐረግ “መሰዋት”በሚለው ሥም ሊገለፅ ይችላል፡፡(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
“በ7ኛ ወር…በእያንዳንዱ ወር በ1ኛው ቀን”“ወር”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የዕብራውያንን የወር አቆጠጠር ነው፡፡(የዕብራውያን ወራትንናተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“በየወሩ፤የተለየ የሚቃጠል መሥዋዕት …ከእርሱ ጋር” ይሄ በየወሩ መጀመሪያ ላይ የሚደረግ መሥዋዕት ነው፡
ይሄ የሚያመለክተው ካህናቱ በየዕለቱ መሥጠት የሚገባቸውን መሥዋዕት ነው፡፡የእህል ቁርባኑና የመጠጡቁርባን ዘወትር ከሚቃጠለው መሥዋዕት ጋር መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡“ዘወትር የሚቀርበው የሚቃጠል መሥዋዕት አብረው ከሚቀርቡት ከእህል ቁርባንና ከመጠጥ ቁርባን ጋር”(ንብረት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእግዚብሔርን ትዕዛዝ ተግባራዊ ታደርጉታላችሁ”ወይም “እግዚአብሔር ያዘዘውን ትዕዛዝ ተግባራዊ ታደርጉታላችሁ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ በመሠዊያው ላይ ለእግዚአብሔር ያቃጠላችሁት ቁርባን”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ነገር እግዚአብሔር መንገሩን እንደቀጠለ ነው፡፡
“በ7ኛ ወር…በእያንዳንዱ ወር በ1ኛው ቀን” “ወር”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የዕብራውያንን የወር አቆጠጠር ነው፡፡(የዕብራውያን ወራትንናተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔርን ለማምለክና ለማክበር በአንድነት ተሰብሰቡ” “የተቀደሰ ጉባዔ”የሚለው ቃል ሰዎች እግዚአብሔርን ለማምለክ የሚሰበሰቡበት ሁኔታ ማለት ነው፡፡እግዚአብሔርን ማምለክ የተቀደሰ ክስተት ነው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዘይት የለወሳችሁት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሶስት አሥረኛ”ማለት አሥር እኩል ከሆኑ ክፍሎች ሶስቱ ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“ስድስት ሊትር”ወይም “የኢፍ መሥፈሪያ ሶስት አሥረኛ”(ስድስት ሊትር ያህል ይሆናል)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“የኢፍ መሥፈሪያ መልካም ዱቄት”የሚለው ቃል በበፊቱ ሐረግ ግልፅ ተደርጓል፡፡ይሄ ሊደገምም ይችላል፡፡“ከአሥር እጅ ሁለት እጅ”ማለት እኩል ከሆኑ አሥር ክፍሎች ውስጥ ሁለቱ ማለት ነው፡፡“አራት ተኩል ሊትር የሆነ መልካም ዱቄት”ወይም “ሁለት አሥረኛ የኢፍ መሥፈሪያ”(4.5 ያህል የሚሆን)(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን፤ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“የኢፍ መሥፈሪያ መልካም ዱቄት”የሚለው ቃል በበፊቱ ሐረግ ግልፅ ተደርጓል፡፡ይሄ ሊደገምም ይችላል፡፡“ከአሥር እጅ አንድ እጅ”ማለት እኩል ከሆኑ አሥር ክፍሎች ውስጥ አንዱ ማለት ነው፡፡“ሁለት ሊትር መልካም የሆነ ዱቄት”ወይም “አንድ አሥረኛ የኢፍ መሥፈሪያ”(4.5 ያህል የሚሆን)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“መሥዋዕት ማቅረብ”የሚለው ሐረግ “መሰዋት”በሚለው ሥም ሊገለፅ ይችላል፡፡(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
የእህሉ ቁርባን ከሚቃጠለው ቁርባን ጋር መቅረብ ነበረበት፡፡የመጠጥ ቁርባኑ ከኃጢአት መሥዋዕቱና ከሚቃጠለው መሥዋዕት ጋር አብሮ መቅረብ ነበረበት፡፡“አብረው ከሚቀርቡት የእህል ቁርባንና የመጠጥ ቁርባን ጋር”(ንብረት የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ነገር እግዚአብሔር መንገሩን እንደቀጠለ ነው፡፡
“በ7ኛ ወር…በ15ኛው ቀን” “ወር”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የዕብራውያንን የወር አቆጠጠር ነው፡፡(የዕብራውያን ወራትንናተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔርን ለማምለክና ለማክበር በአንድነት ተሰብሰቡ” “የተቀደሰ ጉባዔ”የሚለው ቃል ሰዎች እግዚአብሔርን ለማምለክ የሚሰበሰቡበት ሥርዓት ማለት ነው፡፡እግዚአብሔርን ማምለክ የተቀደሰ ሁኔታ ነው፡፡
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡“መጠበቅ”የሚለው ቃል መከታተል ወይም ማክበር ማለት ነው፡፡“እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡“በዓሉን ለእግዚአብሔር መጠበቅ ይኖርባችኋል”ወይም “በዐሉን ለእግዚአብሔር ልታከብሩት ይገባል”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በመሠዊያ ላይ ልታቃጥሉት ይገባል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“14 ወይፈኖች፤2 አውራ በጎች፤14 የአንድ ዓመት ተባት ጠቦቶች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዘይት የለወሳችሁት መልካም ዱቄት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሶስት አሥረኛ”ማለት አሥር እኩል ከሆኑ ክፍሎች ሶስቱ ማለት ነው፡፡ይሄ ዘመናዊ በሆነ መለኪያ ሊፃፍ ይችላል፡፡“ስድስት ሊትር”ወይም “የኢፍ መሥፈሪያ ሶስት አሥረኛ”(ስድስት ሊትር ያህል ይሆናል)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“የኢፍ መሥፈሪያ መልካም ዱቄት”የሚለው ቃል በበፊቱ ሐረግ ግልፅ ተደርጓል፡፡ይሄ ሊደገምም ይችላል፡፡“ከአሥር እጅ ሁለት እጅ”ማለት እኩል ከሆኑ አሥር ክፍሎች ውስጥ ሁለቱ ማለት ነው፡፡“አራት ተኩል ሊትር የሆነ መልካም ዱቄት”ወይም “ሁለት አሥረኛ የኢፍ መሥፈሪያ”(4.5 ያህል የሚሆን)(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን፤ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“የኢፍ መሥፈሪያ መልካም ዱቄት”የሚለው ቃል በበፊቱ ሐረግ ግልፅ ተደርጓል፡፡ይሄ ሊደገምም ይችላል፡፡“ከአሥር እጅ አንድ እጅ”ማለት እኩል ከሆኑ አሥር ክፍሎች ውስጥ አንዱ ማለት ነው፡፡“ሁለት ሊትር መልካም የሆነ ዱቄት”ወይም “አንድ አሥረኛ የኢፍ መሥፈሪያ”(4.5 ያህል የሚሆን)(ክፍልፋዮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ሚዛን የሚለውን ይመልከቱ)
“መሥዋዕት ማቅረብ”የሚለው ሐረግ “መሰዋት”በሚለው ሥም ሊገለፅ ይችላል፡፡(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
የእህሉ ቁርባኑና የመጠጥ ቁርባኑ ዘወትር ከሚቀርበው የሚቃጠል መሥዋዕት ጋር አብሮ መቅረብ ነበረበት፡፡
“በበዓሉ 2ተኛ ቀን” እዚህ ላይ “ጉባዔ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በበዓሉ ወቅት ያሉትን ሣምንታት ነው፡፡(ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“14 ወይፈኖች፤2 አውራ በጎች፤14 የአንድ ዓመት ተባት ጠቦቶች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የእህሉ ቁርባን ከሚቃጠለው ቁርባን ጋር መቅረብ ነበረበት፡፡የመጠጥ ቁርባኑ ከኃጢአት መሥዋዕቱና ከሚቃጠለው መሥዋዕት ጋር አብሮ መቅረብ ነበረበት፡፡“አብረው ከሚቀርቡት የእህል ቁርባንና የመጠጥ ቁርባን ጋር”(ንብረት የሚለውን ይመልከቱ)
“በበዓሉ 3ተኛ ቀን” እዚህ ላይ “ጉባዔ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በበዓሉ ወቅት ያሉትን ሣምንታት ነው፡፡(ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“11 ወይፈኖች፤2 አውራ በጎች፤14 የአንድ ዓመት ተባት ጠቦቶች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የእህሉ ቁርባን ከሚቃጠለው ቁርባን ጋር መቅረብ ነበረበት፡፡የመጠጥ ቁርባኑ ከኃጢአት መሥዋዕቱና ከሚቃጠለው መሥዋዕት ጋር አብሮ መቅረብ ነበረበት፡፡“አብረው ከሚቀርቡት የእህል ቁርባንና የመጠጥ ቁርባን ጋር”(ንብረት የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ነገር እግዚአብሔር መንገሩን እንደቀጠለ ነው፡፡
“በበዓሉ 4ተኛ ቀን” እዚህ ላይ “ጉባዔ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በበዓሉ ወቅት ያሉትን ሣምንታት ነው፡፡(ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“14 ተባት ጠቦቶች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የእህሉ ቁርባን ከሚቃጠለው ቁርባን ጋር መቅረብ ነበረበት፡፡የመጠጥ ቁርባኑ ከኃጢአት መሥዋዕቱና ከሚቃጠለው መሥዋዕት ጋር አብሮ መቅረብ ነበረበት፡፡“አብረው ከሚቀርቡት የእህል ቁርባንና የመጠጥ ቁርባን ጋር”(ንብረት የሚለውን ይመልከቱ)
“በበዓሉ 5ተኛ ቀን” እዚህ ላይ “ጉባዔ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በበዓሉ ወቅት ያሉትን ሣምንታት ነው፡፡(ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“14 ተባት ጠቦቶች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የእህሉ ቁርባን ከሚቃጠለው ቁርባን ጋር መቅረብ ነበረበት፡፡የመጠጥ ቁርባኑ ከኃጢአት መሥዋዕቱና ከሚቃጠለው መሥዋዕት ጋር አብሮ መቅረብ ነበረበት፡፡“አብረው ከሚቀርቡት የእህል ቁርባንና የመጠጥ ቁርባን ጋር”(ንብረት የሚለውን ይመልከቱ)
“በበዓሉ 6ተኛ ቀን” እዚህ ላይ “ጉባዔ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በበዓሉ ወቅት ያሉትን ሣምንታት ነው፡፡(ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“14 ተባት ጠቦቶች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የእህሉ ቁርባን ከሚቃጠለው ቁርባን ጋር መቅረብ ነበረበት፡፡የመጠጥ ቁርባኑ ከኃጢአት መሥዋዕቱና ከሚቃጠለው መሥዋዕት ጋር አብሮ መቅረብ ነበረበት፡፡“አብረው ከሚቀርቡት የእህል ቁርባንና የመጠጥ ቁርባን ጋር”(ንብረት የሚለውን ይመልከቱ)
“በበዓሉ 7ተኛ ቀን” እዚህ ላይ “ጉባዔ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በበዓሉ ወቅት ያሉትን ሣምንታት ነው፡፡(ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“14 ተባት ጠቦቶች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት”
የእህሉ ቁርባን ከሚቃጠለው ቁርባን ጋር መቅረብ ነበረበት፡፡የመጠጥ ቁርባኑ ከኃጢአት መሥዋዕቱና ከሚቃጠለው መሥዋዕት ጋር አብሮ መቅረብ ነበረበት፡፡“አብረው ከሚቀርቡት የእህል ቁርባንና የመጠጥ ቁርባን ጋር”(ንብረት የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ነገር እግዚአብሔር መንገሩን እንደቀጠለ ነው፡፡
“ስምንተኛው”የሚለው ቃል ስምንት ለሚለው ተከታታይ ቁጥር ነው፡፡ (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔርን ለማምለክ እንደገና ተሰብሰቡ”ይሄ ከመጀመሪው ቀን በዓል ጋር የሚመሳሰል ሌላ ጉባዔ ነው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በመሠዊያው ላይ ማቃጠል ይኖርባችኋል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ መሥዋዕቶች መቅረብ የሚኖርባቸው ከወይፈን፤ከበግ ጠቦትና ከአውራ በግ ጋር ነበር፡፡”የእህል ቁርባንና የመጠጥ ቁርባን”(ንብረት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የእህሉ ቁርባን ከሚቃጠለው ቁርባን ጋር መቅረብ ነበረበት፡፡የመጠጥ ቁርባኑ ከኃጢአት መሥዋዕቱና ከሚቃጠለው መሥዋዕቱ ጋር አብሮ መቅረብ ነበረበት፡፡“አብረው ከሚቀርቡት የእህል ቁርባንና የመጠጥ ቁርባን ጋር”(ንብረት የሚለውን ይመልከቱ)
“የምታቀርቧቸው መሥዋዕቶች እነዚህ ናቸው”
“በዕቅድ የተያዙ በዓላት”እነዚህ በዓላት በተያዘላቸው የጊዜ ሠሌዳ መሠረት በቋሚነት የሚከናወኑ ናቸው፡፡“በተቆረጠላቸው”ማለት“በተመደበላቸው”ወይም“አስቀድሞ በተወሰነላቸው”ጊዜ ማለት ነው፡፡
እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን በጋራ እንዲቀርቡ የተደረጉት ስለ ስእለትና ስለ መሐላ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እዚህ ላይ የሚናገረው አንድ ሰው አንድ ነገር ለማድረግ ቃል የመግባቱን ጉዳይ አስመልክቶ ቢሆንም የሚገባው ቃል ቁሣቁስ ይመስል ራሱ ላይ እንደሚያስረው ዓይነት አድርጎ ያቀርበዋል፡፡“አንድ ነገር ለመፈፀም ራስን መሥጠት”ወይም “አንድን ነገር ለመፈፀም ቃል መግባት” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን በጋራ እንዲቀርቡ የተደረጉት የገባውን ቃል ተግባራዊ ማድረግ እንደሚኖርበት አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ቃሉን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሰውዬውን መሐላና ቃል ኪዳን መግባት ነው፡፡ሙሴ እነዚሀን ነገሮች ተግባራዊ አለማድረግን ልክ አንድን ዕቃ ከመስበር ጋር አመሳስሎ ነው የሚናገረው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውንና ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“አፍ”የሚለው ቃል ሰውዬው የሚናገረውን ነገር ለመግለፅ የዋለ ነው፡፡“አደርገዋለሁ የሚለውን ነገር ሁሉ ማድረግ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሙሴ አንዲት ሴት ቃል የመግባቷን ጉዳይ ልክ ራሷን በአንድነገር እንደምታስረው ዓይነት አድርጎ ነው ያቀረበው፡፡“የገባቸውን ቃል ለመፈፀም ራሷን ሰጠች”ወይም “አንድ ነገር ለመፈፀም ቃል ገባች”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡አፅንኦት የሚሰጠው የገባችውን ቃል በሚመለከት ነው፡፡“መሐላው”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሙሴ አንዲት ሴት ቃል የገባቸውን ነገር ለመፈፀም ስትል የምታደርገውን መሠጠት ልክ ከሰውነቷጋር እንዳሰረችው ቁሣቁስ አድርጎ ነው የሚያቀርበው፡፡“የገባቸውን ቃል ለመፈፀም ራሷን ሰጠች”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ያለችውን ነገር ብትሰረዘው”
እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን መሐላዋን ሁሉ መጠበቅ እንዳለባት አፅነዖት የሚሰጥ ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን መሐላዋ የፀና እንደሆነና ተግባራዊ ማድረግ እንደሚጠበቅባት የሚያስረዳ ነው፡፡“ተግባራዊ እንድታደርገው ትገደዳለች”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በጣም የተመሳሰለ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡ቃል የገባቸውን ነገር አጥብቀው የሚያሳስቡ ናቸው፡፡“መሐላዋን”(ሁለት ተመሳሳይ የሆነ ገፅታ ያላቸው የሚለውን ይመልክቱ)
እዚህ ላይ ሴትዬዋ መሐላዋን ለመፈፀም ራሷን መሥጠቷን ልክ መሐላውን ሰውነቷ ላይ እንደምታደርገው ልብስ ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ራሷን የሰጠችበት”ወይም “ቃል የገባችው”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን መሐላዋ የፀና እንደሆነና ተግባራዊ ማድረግ እንደሚጠበቅባት የሚያስረዳ ነው፡፡ይህንን ሐረግ በዘኁልቁ 30፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ተግባራዊ እንድታደርገው ትገደዳለች”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሙሴ አንዲት ሴት ቃል የገባቸውን ነገር ለመፈፀም ስትል የምታደርገውን መሠጠት ልክ ከሰውነቷጋር እንዳሰረችው ቁሣቁስ አድርጎ ነው የሚያቀርበው፡፡“ ረጋ ባለ መንፈስ ቃል የገባችውን ነገር ለመፈፀም የምታደርገው መሠጠት”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የሴትዋን ቃል ዝም ማለቱን ልክ አንድ ባለሥልጣን በሥልጣኑ እንደሚከለክላት ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን መሐላዋ የፀና እንደማይሆንና ተግባራዊ ማድረግ እንደማይጠበቅባት የሚያስረዳ ነው፡፡ይህንን ሐረግ በዘኁልቁ 30፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ተግባራዊ እንድታደርገው አትገደድ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው መሐላዋን ባትፈፀምም እንኳን እግዚአብሔር ይቅር ያላት መሆኑን ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“መሐላዋን ባትፈፅምም እግዚአብሔር ይቅር ይላታል”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡መሐላዋ የፀና እንደማይሆንና ተግባራዊ ማድረግ እንደማይጠበቅባት የሚያስረዳ ነው፡፡ይህንን ሐረግ በዘኁልቁ 30፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ተግባራዊ እንድታደርገው አትገደድ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በአግባቡ ሳይታሰብ የሚደረግ ነገር፡፡
“ግዴታዎች”የሚለው ቃል “ማስገደድ”በሚለው ሥም ሊገለፅ ይችላል፡፡“ራስዋን ግዴታዎች ውስጥ ያስገባችባቸው ነገሮች”(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
“ያደረገችው መሐላ…ማለትም በችኮላ የተናገረችው ንግግር” እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች የሚያመለክቱት አንድን ነገር ነው፡፡ሁለተኛው ሐረግ ሴትዬዋ ያደረገችውን መሐላ የሚገልፅ ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ችኩል አነጋገር”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በችኮላ የገባችውን የተስፋ ቃል ነው፡፡እዚህ ላይ “አንደበቷ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራሷን ሴትዬዋን ነው፡፡አንደበቷ ከምትናገረው ነገር ጋር የተያያዘ በመሆኑ “አንደበቷ”በሚለው ቃል ተወክላለች፡፡“በችኮላ የተናገረቻቸው ነገሮች” ወይም“በችኮላ ቃል መግባቷ”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሙሴ አንዲት ሴት ቃል የገባቸውን ነገር ለመፈፀም ስትል የምታደርገውን መሠጠት ልክ ከሰውነቷ ጋር እንዳሰረችው ቁሣቁስ አድርጎ ነው የሚያቀርበው፡፡“ ረጋ ባለ መንፈስ ቃል የገባችውን ነገር ለመፈፀም የምታደርገው መሠጠት”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሙሴ አንዲት ሴት ቃል የገባችውን ነገር ባትፈፅምም እግዚአብሔር ይቅር እንደሚላት ለመግለፅ ከታሰረችበት ነገር እንደምትለቀቅ ዓይነት አድርጎ አቅርቦታል፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ይቅር ይላታል” “የገባችውን ቃል ባትፈፅምም እግዚአብሔር ይቅር ይላታል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውንና (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ))
ሙሴ እግዚአብሔር ያዘዘውን ነገር ለነገድ መሪዎች መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አንድ ሰው የፈታት ሴት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሙሴ አንዲት ሴት ቃል የገባቸውን ነገር ለመፈፀም ስትል የምታደርገውን መሠጠት ልክ ከሰውነቷ ጋር እንዳሰረችው ቁሣቁስ አድርጎ ነው የሚያቀርበው፡፡“ቃል የገባችውን ነገር ለመፈፀም የምታደርገው መሠጠት”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን መሐላዋ የፀና እንደሆነና ተግባራዊ ማድረግ እንደሚጠበቅባት የሚያስረዳ ነው፡፡ይህንን ሐረግ በዘኁልቁ 30፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ተግባራዊ እንድታደርገው ትገደዳለች”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚመለከተው ያገቡ ሴቶችን ነው፡፡የዚሀን ሃሣብ የበለጠ ልታብራሩት ትችላላችሁ፡፡“ያገባች ሴት ስእለት ብትሳል”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡“መተግበሩ ግዴታ ይሆናል”የሚለው ቃል የሚፀናና እርሱን ለመፈፀም ትገደዳለች ማለት ነውየዚህን ተመሳሳይ ሐረግ በኦሪት ዘኁልቁ 30፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ከዚያም መሐላዋን ሁሉ ተግበራዊ ማድረግ ይኖርባታል….መፈፀም ይኖርባታል”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በመሠረቱ እነዚሀ ዓረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ተደጋገመው የቀረቡት ለጉዳዩ አፅንዖት ለመሥጠት ሲሆን ተቀናጀተውም ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡“ስእለቷና መሐላዋ ሁሉ የፀና መሆን ይኖርበታል” (ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሴትዬዋ የተናገረችው ንግግር ከከንፈሯ እንደወጣ ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ከዚያ በኋላ የተናገረችው ነገር ሁሉ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን መሐላዋ የፀና እንደማይሆንና ተግባራዊ ማድረግ እንደማይጠበቅባት የሚያስረዳ ነው፡፡ይህንን ሐረግ በዘኁልቁ 30፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ተግባራዊ እንድታደርገው አትገደድ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሙሴ አንዲት ሴት ቃል የገባችውን ነገር ባትፈፅምም እግዚአብሔር ይቅር እንደሚላት ለመግለፅ ከታሰረችበት ነገር እንደምትለቀቅ ዓይነት አድርጎ አቅርቦታል፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ይቅር ይላታል” “የገባችውን ቃል ባትፈፅምም እግዚአብሔር ይቅር ይላታል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውንና (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ))
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የአንዲት ሴት ባል ራሰዋን ያሰረችበትን ማንኛውንም ነገር ማለትም ስእለት ወይም መሐላ ማጽናት ወይም ማፍረስ የሚችልበት ሁኔታ ይኖራል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሙሴ አንዲት ሴት ቃል የገባችውን ነገር ለመፈፀም ስትል የምታደርገውን መሠጠት ልክ ከሰውነቷ ጋር እንዳሰረችው ቁሣቁስ አድርጎ ነው የሚያቀርበው፡፡“ቃል የገባችውን ነገር ለመፈፀም የምታደርገው መሠጠት”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ አንዲት ሴት የምትገባቸው ቃል ኪዳኖች አካሏን እንደሚያስሩ ነገሮች አድርጎ አቅርቧቸዋል፡፡“ግዴታዎች” “ቃል ኪዳኖች”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ግልፅ የሆነውን ይህንን መረጃ የበለጠ ልታብራሩት ትችላላችሁ፡፡“ጉዳዮቹን አስመልክቶ ምንም ነገር ስላልተናገረ”(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
ስእለቷን የማትፈፀም ከሆነ በእርሷ ምትክ ኃጢአቷን ይሸከማል ማለት ነው፡፡የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ሃሣብ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ስእለቷን ባትፈፀም በኃጢአቷ ጥፋተኛ አትባልም፡፡እርሱ ግን በእርሷ ምትክ ጥፋተኛ የሚሆን ይሆናል፡፡”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ምድያማውያን እሥራኤላውያን ጣኦት እንዲያመልኩ በመገፋፋታቸው ምክኒያት እግዚአብሔር ሊቀጣቸው ነው፡፡
በመሠረቱ እነዚህ ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡ይሄ ጨዋ በሆነ አነገገር ቡሴ የመሞቻው ጊዜ መሆኑንና መንፈሱ አባቶቹ ወዳሉበት የሚሄድ መሆኑን የሚገልፅ ነው፡፡ (ተመሳሳይነት የሚለውንና ሥርዓት የሌለውን አነጋገር በመልካም ነገር መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
“ከሰዎችህ መካከል ለተወሰኑት ሰዎች መሣሪያ አስታጥቃቸው”
“ሄደህ ከምድያማውያን ጋር በመዋጋት ላደረጉት ነገር ቅጣትን ሥጣቸው”
“1000…2000”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ከእሥራኤል አንድ ሺህ ወንዶች”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ከእያንዳንዱ ነገድ 1000 ሰዎች ለጦርነት ተላኩ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የሌዊን ነገድ ጨምሮ 12ቱም ነገዶች ሰዎችን ላኩ፡፡እያንዳንዱ ነገድ 1000 ለጦርነት የሚሰለፉ ሰዎችን ላከ፡፡(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የምድያማውያን ነገሥታት ስሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ቢኦር የበለዓም አባት ነበር፡፡ይህንን በዘኁልቁ 22፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“የምድያማውያንን ንብረቶች የራሳችው አደረጉት”
“እሥራኤላውያን ሠራዊቶች ምድያማውያን የሚኖሩባቸውን የምድያማውያንን ከተሞችና የምድያማውያንን ሠፈሮች ሁሉ አጠፉ”
“የእሥራኤል ሠራዊት ወሰደው”
ይሄ የሚያመለክተው ቁሳቁሶቹን ሁሉ በመውሰዳቸው ምክኒያት ምድያማውያንን ከሞት መታደጋቸውን ነው፡፡
ሠፊ ሆኖ ለጥ ያለ መሬት፡፡
ለዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት 1/እነዚህ ቁጥሮች የሚያመለክቱት ሻለቆቹ ወይም የመቶ አለቆዎቹ የሚመሯቸው በሥራቸው የሚገኙ ሠራዊቶች ትክክለኛ ቁጥር ነው፡፡“1000 ሰራዊት የሚመሩ ሻለቃዎችና 100 ሠራዊት የሚመሩ መቶ አለቃዎች”ወይም 2/“ሺዎችና መቶዎች የሚሉት ቃላት የታላላቅና የአነስተኛ የጦር ክፍሎች ስያሜዎች ናቸው እንጂ የሠራዊቱን ትክክለኛ ቁጥር የሚያመለክቱ አይደሉም” “ሠፊ የጦር ክፍል ያላቸው ሻለቃዎችና አነስተኛ የጦር ክፍል ያላቸው መቶ አለቃዎች””(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ማን ሊድን እንደሚገባና እንደፈሚቀድለት ሕጉ በግልፅ አስቀምጦታል፡፡ሠራዊቱ ግን ሕጉን በመፃረር ሰቶችንና ልጆችን በሕይወት እንዲኖሩ አድርገዋቸዋል፡፡ይሄ የሠራዊት መሪዎቹን ለመገሰፅ የቀረበ ጥያቄ ነው፡፡(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ቃል እዚህ ሥፍራ ላይ ጥቅም ላይ እንዲውል የተደረገው ከዚህ በመቀጠል የሚነገረውን ነገር ሕዝቡ በጥሞና እንዲያዳምጥ ታስቦ ነው፡፡“አዳምጡ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ከወንድ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ያደረገ”(ሥርዓት የሌለውን ነገር በመልካም ነገር መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለእሥራኤል የጦር መሪዎች በእግዚአብሔር ፊት ንፁሕ መሆንን በተመለከተ ይነግራቸዋል፡፡
ይሄ የሚያመለክተው ድንግል ሴቶችን ነው፡፡(ሥርዓት የሌለውን ነገር በመልካም ነገር መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እዚሀ ላይ የሚናገረው የጦር አዛዦችን ብቻ ሣይሆን ማንኛውንም በጦርነቱ ላይ ተሣትፎ ያደረጉ ሰዎችን ሁሉ ነው፡፡
ወደ ሠፈሩ ውስጥ ከመግባታቸው በፊት በመንፈሣዊ ሕይወታቸው ዳግም ንፁሕ ሊሆኑ ይገባል፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አንድ ሰው ከቁርበትከፍየልም ጠጉር፤ከእንጨትም የሠራውን ሁሉ” (ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
አልዓዛር ከሠልፍ የመጡትን ሰዎች ከጦርነት መልስ በኋላ በሕጉ ሥርዓት መሠረት እንዴት ንፁህ መሆን እንደሚገባቸው ያስተምራቸዋል፡
በዚያን ወቅት ጥቅም ላይ ይውሉ የነበሩ ብረቶች፡፡
“የማይቃጠለውን”
“እሣት ውስጥ አሰቀምጡት”
ይሄ የሚያመለክተው አንድ ሰው ከኃጢአት ቁርባን የወሰደውን ውኃ ከአመድ ጋር የመደባለቁን ሁኔታ ነው፡፡(ኦሪት ዘኁልቁ 19፡17-19)
እነዚህ በሚከናወኑ ሥርዓቶች በእግዚአብሔር ፊት ንፁህ ሆኖ የመገኘት ልማዶች ናቸው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ወታደሮቹ የወሰዱትን ንብረት በሙሉ ቁጠሩ” (ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው እስራኤላውያን በጦርነት ውስጥ ከገደሏቸው ወይም ከማረኳቸው ሰዎች የወሰዷቸውን ንብረቶችን ነው፡፡
“የየነገዶቹ መሪዎች”
እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“እኔ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡“ወታደሮቹ ከማረኳቸው ነገሮች ላይ ቀረጥ በመጣል ለእኔ አምጣው፡፡(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“በየአምስት መቶው”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ከወታደሮቹ ድርሻ”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እርሱ ለእኔ የሚሰጠውን”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“የእሥራኤል ሕዝብ ከበዘበዘው ከግማሹ”
“ከየ50”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የመገናኛ ድንኳኑንና ለእግዚአብሔር የሚቀርቡትን መሥዋዕቶች በበላይነት የሚቆጣጠሩና የሚጠብቁ፡፡
ይሄ ቃል ጥቅም ላይ እንዲውል የተደረገውበዋናነት በሚሰጠው ትምህርት ላይ የተወሰነ እረፍት እንዳለ ለማሣየት ነው፡፡እዚህ ላይ ሙሴ ከተበዘበዙት ነገሮች ውስጥ ለወታደሮቹ፤ለሕዝቡና ለእግዚአብሔር ምን ያህል እንደተሰጠ ዝርዝራቸውን ያወጣል፡፡
“ስድስት መቶ ሰባ አምስት ሺህ በጎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“72,000 በሬዎች፤60 ሺህ አህዮችና 32,000 ሴቶች” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ድንግል የሆኑ ሴቶችን ነው፡፡(ሥርዓት የሌለውን ቃል በመልካም ነገር መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ከተበዘበዙት ነገሮች ውስጥ ለወታደሮቹ የሚሰጠውንና ተቀርጦ ለእግዚአብሔር የሚሰጠውን ዝርዝር ማውጣት ይጀምራል፡፡(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ለወታደሮቹ ከበጎቹ የሚደርሳቸው ድርሻ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሶስት መቶ ሰላሣ ሰባት ሺህ”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ስድስት መቶ ሰባ አምስት”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“36,000”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
72(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ከተበዘበዙት ነገሮች ውስጥ ለወታደሮቹ የሚሰጠውንና ተቀርጦ ለእግዚአብሔር የሚሰጠውን ዝርዝር ማውጣት ይጀምራል፡፡(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰላሣ ሺህ አምስት መቶ ነበሩ”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
61(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
16,000(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
32 (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ለእግዚአብሔር ቁርባን የሚሆነውን”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ከተበዘበዙት ነገሮች ውስጥ ለወታደሮቹ የሚሰጠውንና ተቀርጦ ለእግዚአብሔር የሚሰጠውን ዝርዝር ማውጣት ይጀምራል፡፡(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ሶስት መቶ ሰላሣ ሰባት ሺህ አምስት መቶ በጎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰላሣ ስድስት ሺህ በሬዎች”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“16,000 ሴቶች”ቀደም ሲል እንደተጠቀሰው የተማረኩ ወንዶቹና ያገቡ ሴቶች በሙሉ በሕይወት እንዳይኖሩ ተደርጓል፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ከተበዘበዙት ነገሮች ውስጥ ለወታደሮቹ የሚሰጠውንና ተቀርጦ ለእግዚአብሔር የሚሰጠውን ዝርዝር ማውጣት ይጀምራል፡፡(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
በሕዝቡ ላይ የተጣለው ግብር በወታደሮቹ ላይ ከተጣለው ግብር ይልቅ ከፍ ያለ ነበር፡፡
ለዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት 1/እነዚህ ቁጥሮች የሚያመለክቱት ሻለቆቹ ወይም የመቶ አለቆዎቹ የሚመሯቸው በሥራቸው የሚገኙ ሠራዊቶች ትክክለኛ ቁጥር ነው፡፡“1000 ሰራዊት የሚመሩ ሻለቃዎችና 100 ሠራዊት የሚመሩ መቶ አለቃዎች”ወይም 2/ “ሺዎችና መቶዎች የሚሉት ቃላት የታላላቅና የአነስተኛ የጦር ክፍሎች ስያሜዎች ናቸው እንጂ የሠራዊቱን ትክክለኛ ቁጥር የሚያመለክቱ አይደሉም” “ሠፊ የጦር ክፍል ያላቸው ሻለቃዎችና አነስተኛ የጦር ክፍል ያላቸውመቶ አለቃዎች” ይህንንተመሳሳይ ሐረግ በዘኁልቁ 31፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የሠራዊት አዛዦቹ ራሣቸውን “ባሪያዎችህ” እያሉ የጠሩት ከፍተኛ ሥልጣን ካለው ሰው ጋር ንግግር በሚደረግበት ወቅት ጥቅም ላይ የሚውል ትህትና ያለበት አቀራረብ ስለሆነ ነው፡፡
ይሄ በአዎንታዊ በሆነ አገላለፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሁሉም ሰው እዚህ እንደሚገኝ እርግጠኞች ነን”(በተዘዋዋሪ መንገድ ሃሣብን መግለፅ የሚለውን ይመልከቱ)
የሠራዊቱ አዛዦች ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላሉ፡፡
እነዚህ ሰዎች የሚያደርጓቸው ጌጣጌጦች ናቸው፡፡
“ሕይወታችንን ስላዳነን እግዚአብሔርን እናመሰግን ዘንድ”
“የወርቅ ዕቃዎችን ሁሉ”ወይም “የወርቅ ጌጣጌጦችን ሁሉ”
“የሻለቆችቹና የመቶ አለቆቹ ለእግዚአብሔር የሰጡት የወርቅ ሥጦታ ሁሉ የመዘነው…”
ለዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት 1/እነዚህ ቁጥሮች የሚያመለክቱት ሻለቆቹ ወይም የመቶ አለቆዎቹ የሚመሯቸው በሥራቸው የሚገኙ ሠራዊቶች ትክክለኛ ቁጥር ነው፡፡“1000 ሰራዊት የሚመሩ ሻለቃዎችና 100 ሠራዊት የሚመሩ መቶ አለቃዎች”ወይም 2/ “ሺዎችና መቶዎች የሚሉት ቃላት የታላላቅና የአነስተኛ የጦር ክፍሎች ስያሜዎች ናቸው እንጂ የሠራዊቱን ትክክለኛ ቁጥር የሚያመለክቱ አይደሉም” “ሠፊ የጦር ክፍል ያላቸው ሻለቃዎችና አነስተኛ የጦር ክፍል ያላቸው መቶ አለቃዎች” ይህንንተመሳሳይ ሐረግ በዘኁልቁ 31፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አሥራ ስድስት ሺህ ሰባት መቶ ሃምሳ”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰቅል 11 ግራም ነው፡፡(መፅሐፍ ቅዱሣዊ ገንዘብ የሚለውን ይመልከቱ)
ወርቆቹ መታሰቢያ የሚሆኑት እግዚአብሔር ድል የሰጣቸው መሆኑን ለማሳሰብ ነው፡፡በሌላ በኩል ደግሞ በምድያማውያን ላይ ሕዝቡ የበቀል እርምጃ የወሰደ መሆኑን እግዚአብሔር ያስበው ዘንድ ነው፡፡
ይሄ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው በዋናው የታሪክ ሂደት ላይ የተወሰነ እረፍት እንዳለ ለማሣየት ነው፡፡እዚህ ላይ ሙሴ ስለ ሮቤልና ስለ ጋድ ነገዶች ስለጀርባ ታሪካቸው መረጃን ይሰጣል፡፡(የኋላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተማዎቹ ስሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ከሮቤልና ከጋድ የመጡ ሰዎች ለሙሴ፤ለአልዓዛርና ለሌሎቹ መሪዎች መናገራቸውን ይቀጥላሉ፡፡
በዚያ ምድር የነበሩትን ሰዎች ድል እንዲያደርጓቸው እግዚአብሔር ችሎታውን የሰጣቸው ቢሆንም ልክ እግዚአብሔር ራሱ በእሥራኤላውያን ፊት ወጥቶ ጥቃት እንዳደረሰ ዓይነት ተድርጎ ተገልጿል፡፡“በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ድል እንደንነሳቻው እግዚአብሔር ችሎታውን ሰጠን” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የሮቤልና የጋድ ሰዎች በዚህ መልክ ራሣቸውን የሚጠሩት ከፍ ያለ ሥልጣን ላለው ሰው አክበሮትን ለመሥጠት ነው፡፡
እዚህ ላይ“ሞገስ” የሚለው ቃል ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ተቀባይነትን ማግኘት ወይም መሪዎቹ በእነርሱ ደስ መሰኘታቸውን የሚያሣይ ነው፡፡እዚህ ላይ “ዓይኖች”የሚለው ቃል እይታ ለሚለው ቃል ገላጭ ሲሆን እይታ ደግሞ የማመዛዘን ችሎታውን የሚያመለክት ምሣሌያዊ አነጋገር ነው፡፡“በአንተ ዘንድ ሞገስን አግኝተን ከሆነ”ወይም “በእኛ ደስ የተሰኘህ ከሆነ”(ፈሊጣዊ አነጋገር፤ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃልንና ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ይህንን ምድር ለእኛ ስጠን”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
የፈለጉት ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ተሻግረው መሬት መጠየቅ ሣይሆን ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምሥራቅ በኩል የሚገኘውን ሥፍራ ነበር የፈለጉት፡፡“በዚያኛ በኩል ለእኛ መሬትን ለመሥጠት ብለህ የዮርዳኖስ ወንዝን እንድሻገር አታድርገን”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ሮቤልንና ጋድን ለመገሰፅ ብሎ ነው፡፡“ወንድሞቸችሁ ጦርነት ላይ እያሉ እናንተ በዚህ ምድር መቀመጣችሁ ተገቢ አይደለም”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ከሮቤልና ከጋድ ሃሣብ ሕዝቡን ለመከላከል ነው፡፡“እግዚአብሔር የሰጣቸውን ….. የሰውን ልብ አታድክሙ”ወይም “ድርጊታችሁ የሰዎችን ልብ ሊያደክሙ ይችላሉ….እግዚአብሔር የሰጣቸውን”(ምላሽ የማያሻው ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ልብ”የሚለው ቃል የሚወክለው ራሣቸው ሰዎቹን ሲሆን የሚያመለክተውም የስሜታቸው መሠረት የሆነውን ነገርነው፡፡“የእሥራኤል ሕዝብ እንዳይሄድ ተስፋ ታስቆርጡታላችሁ”ወይም “የእሥራኤል ሕዝብ እንዳይሄድ ምክኒያት ትሆናላችሁ”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለሮቤልና ለጋድ ሰዎች መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይሄ የቦታ ሥም ነው፡፡ይህንንበዘኁልቁ 13፡23 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው በምድሪቱ ውስጥ ያለውን ነገር መመልከታቸውን ነው፡፡“በምድሪቱ ውስጥ የሚገኙትን ጠንካራ ሰዎችና ከተማዎቹን ተመለከቱ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ልብ”የሚለው ቃል የሚወክለው ራሣቸው ሰዎቹን ሲሆን የሚያመለክተው የስሜታቸው መሠረት የሆነውን ነው፡፡ይህንንበዘኁልቁ 32፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“የእሥራኤልን ሕዝብ ተስፋ አስቆረጡ”(ነገርን በተለየ መንገድ መረዳት የሚለውን ይመልከቱ)
x
እግዚአብሔር መናደዱን ለመግለፅ ልክ እሣት መቀጣጠል ከመጀመር ጋር ተመሳስሎ ነው የተነገረው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር በእሥራኤል ላይ በጣም ተናደደ”(ምሣሌያዊ አነጋገርና ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“40 ዓመት”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ትውልዱን ሁሉ አጠፋ…ፊት”ወይም “ትውልዱ ሁሉ…በእግዚአብሔር ፊት ጠፋ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
በአንድ ሰው ፊት ማለት ሰውዬው ሊያየው በሚችልበት ሁኔታ ውስጥ መሆን ማለት ነው፡፡“በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ያደረገ”ወይም “የእግዚአብሔር ሕልውና ባለበት ክፉ ነገርን ያደረገ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የሮቤልና የጋድ ሰዎች ልክ የአባቶቻቸውን ሥራ ማድረጋቸው አባቶቻቸው ባደረጉት ሥፍራ ላይ እንደቆሙ ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“እንደ አባቶቻችሁ ማድረግ ጀምራችኋል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች እግዚአብሔር የበለጠ እየተናደደ እንዲሄድ የሚያደርጉት ድርጊት ልክ ሰዎች በእሣቱ ላይ ነዳጅ እንደሚጨምሩ ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“እግዚአብሔር በእሥራኤል ላይ የበለጠ እንዲናደድ ምክኒያት መሆን”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ይሄ ሁሉ ሕዝብ”ወይም“ይሄ ሁሉ ትውልድ”
“መሣሪያችንን ታጥቀን ዝግጁዎች እንሆናለን”ወይም “በጦርነት ለመሣተፍ ዝግጁ እንሆናለን”
“ደህንነታቸው በተጠበቁ ከተማዎች ውስጥ”
ሮቤልና ጋድ መናገራቸውን እንቀጠሉ ነው፡፡
ሰዎች እንደ ቋሚ ንብረት የሚቀበሉት ንብረት ልክ እንደሚወስዱት ንብረት ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“የሚደርሰውን የመሬት ድርሻ በንብረትነት ወስዷል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“የጦር መሣሪያችሁን ብትወስዱ”
የዚህ ትርጉም እግዚአብሔር በጦርነቱ ወቅት በፊታቸው በመሄድ ጠላቶቻቸውን ድል እንዲያደርጉ ጉልበትን በመሥጠት ምድራቸውን እንዲወርሱ ያደርጋል ማለት ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ጠላቶቹን ከፊቱ እስኪያሳድድ ድረስ፡፡እዚህ ላይ የሚገኙት ተውላጠ ስሞች ሁሉ የሚያመለክቱት እግዚአብሔርን ነው፡፡እግዚአብሔር ጠላቶቻቸውን ድል እንዲያደርጉ ያገዛቸውን ሁኔታ ልክ እግዚአበሔርየእነርሱን ጦርነት እየተዋጋ እንዳለ ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“እግዚአብሔር ሠራዊቶቻችን ድል እንዲደርጓቸውና ከእርሱ ፊት እስኪዲያሳድዷቸው ድረስ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ምድሪቱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኑሯቸውን በዚያ ያደረጉትን ሰዎች ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እሥራኤላውያን በዚያ ምድር የሚኖሩትን ሰዎች በእግዚአብሔር ፊት ድል አደረጓቸው”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃልና ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ በኩል ወደሚገኘው ሥፍራ የሚመለሱ መሆናቸውን ነው፡፡“ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ በኩል ወደሚገኘው ሥፍራ ልትመለሱ ትችሉ ይሆናል”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ተስማሚ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት 1/“የሚጠበቅባችሁን ግዴታ በእግዚአብሔርና በእራኤል ፊት ፈፅማችኋል”ወይም 2/“እግዚአብሔርም ሆነ የእሥራኤል ሕዝብ እናንተን የሚወቅሱበት ነገር የላቸውም”
ሙሴ በዚህ ሥፍራ ላይ ስለ ኃጢአት የሚናገረው ልክ አንድ ግለሰብ ጥፋተኛ የሆነን ሰው እንደሚኮንንዓይነት ነው፡፡ይሄ ማለት ሰዎች በሰሩት ኃጢአት ልክ ከመቀጣት አይድኑም ማለት ነው፡፡“እግዚአብሔር ስለ ኃጢአታችሁ እንደሚቀጣችሁ እርግጠኛ ሁኑ”(ግዑዝ ነገሮች ሕይወት እንዳላቸው ተደርገው ሲገለፁ የሚለውን ይመልከቱ)
የጋድና የሮቤል ሰዎች ራሣቸውን “ባሪያዎችህ”እያሉ ነው የሚጠሩት፡፡ይሄ ከፍ ያለ ሥልጣን ላለው ሰው አክበሮት ለመሥጠት የሚውል ቃል ነው፡፡
ዮርዳኖስን እንደሚሻገሩ ግልፅ ልታደርጉት ተችላላችሁ፡፡“የዮርዳኖስን ወንዝ ይሻገራሉ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“በጦርነት ውስጥ ለመሣተፍ የተዘጋጀ ሰው ሁሉ”
“የጦር መሣሪያውን ዝግጁ ያደረገ ሰው ሁሉ”
እዚህ ላይ “ምድሪቱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ነው፡፡ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዚያ ምድር የሚኖሩትን ሰዎች እግዚአብሔርድል እንድትነሱ የሚያደርጋችሁ ከሆነ” ወይም “በምድሪቱ ውስጥ የሚኖሩትን ሰዎች ድል እንድታደርጓቸው እነርሱ የሚያግዟችሁ ከሆነ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“የጋድና የሮቤል ትውልዶች በከነዓን ምድር ርታቸውን ይወርሳሉ”
ዮርዳኖስን እንደሚሻገሩ የበለጠ ግልፅ ልታደርጉት ትችላላችሁ፡፡“ዮርዳኖስን የምንሻገረው ለጦርነት ዝግጁ ሆነን ነው”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቡ እንደ ቋሚ ንብረትነት የሚወስደውን መሬት በውርስ እንደሚወስዱት ዓይነት ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡“የራሣችን የምናደርገው የመሬት ድርሻችን” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አጋገር የሚያመለክተው የራስ ንብረት ማድረግን ነው፡፡“የራሣችን ይሆናል”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት የተለያዩ ግዛቶችን የገዙ ነገሥታት ሥሞች ናቸው፡፡“የሴዎን ግዛትና…የዐግ ግዛት”(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውንና ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ሰሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ሰሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በኋላ ላይ ሰዎች የእነዚሀን ከተሞች ስሞች ለወጧቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሰው ሥም ነው፡፡ይህንን ሐረግ በዘኁልቁ 26፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
እነዚህ የሰዎች ሰሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)አ
እነዚህ የከተሞች ሰሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“በየጦር ክፍሎቻቸው” “ይሄ የሚያሣየው እያንዳንዱ ነገድ የታጠቁና ከጠላት የሚከላከሉላቸው የራሣቸው ሰዎች ነበሯቸው ማለት ነው”“የታጠቀ ሠራዊት”የሚለውን ሐረግ በዘኁልቁ 1፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከአንድ ሥፍራ ወደ ሌላ ሥፍራ”
ሙሴ እሥራኤላውያን ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጀምሮ የተጓዙባቸውን የቦታዎች የሥም ዝርዝር መፃፍ ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“በመጀመሪያ”የሚለው ተከታታይ ቄጥር የሆነው አንድ ሲሆን “በአሥራ አምስተኛው”የሚለው ደግሞ ተከታታይ ቁጥር የሆነው አሥራ አምስት ነው፡፡ይሄ ለዕብራውያን የመጀመሪያው ወራቸው ነው፡፡በምዕራባውያን የቀን አቆጣጠር መሠረት አሥራ አምስተኛው ቀን የሚውለው በመጋቢት ወር መጀመሪያ ላይ ነው፡፡(የዕብራውያን ቀን አቆጣጠርናተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“እሥራኤላውያን ከግብፃውያን ሳይደበቁ ፊት ለፊት እያይዋቸው ወጡ”
ይሄ የሚያመለክተው በኩር የሆኑ ወንድ ልጆችን ነው፡፡“በኩር ወንድ ልጆቻቸውን”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በግብፅ ከሚመለኩት ጣዖታት ይልቅ እጅግ ኃያል እንደሆነ የሚያረጋግጠውን ነገር ልክ እግዚአብሔር ጣዖቶቻቸውን እንደቀጣ ዓይነት ተደርጎ ተገልጿል፡፡“ከጣዖቶቻቸው ይልቅ ኃያል እንደሆነ አረጋገጠ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እሥራኤላውያን ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የተጓዙባቸውን የቦታዎች የሥም ዝርዝር መፃፍ ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከሆነ ቦታ ለቀቁ”
“በምድረው በዳ ድንበር”
ሙሴ እሥራኤላውያን ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የተጓዙባቸውን የቦታዎች የሥም ዝርዝር መፃፍ ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው እሥራኤላውያን ከግብፃውያን ሠራዊት ያመልጡ ዘንድ እግዚአብሔር ቀይ ባህርን የከፈለበትን ሁኔታ ነው፡፡
“12 የውኃ ምንጮች…70 ዘንባቦች”(ቁጥሮች የሚለውን ተመልከቱ)
ሙሴ እሥራኤላውያን ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የተጓዙባቸውን የቦታዎች የሥም ዝርዝር መፃፍ ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰዎች ውኃ ለማግኘት የተቸገሩበት ሁኔታ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እሥራኤላውያን ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የተጓዙባቸውን የቦታዎች የሥም ዝርዝር መፃፍ ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እሥራኤላውያን ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የተጓዙባቸውን የቦታዎች የሥም ዝርዝር መፃፍ ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እሥራኤላውያን ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የተጓዙባቸውን የቦታዎች የሥም ዝርዝር መፃፍ ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እሥራኤላውያን ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የተጓዙባቸውን የቦታዎች የሥም ዝርዝር መፃፍ ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እሥራኤላውያን ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የተጓዙባቸውን የቦታዎች የሥም ዝርዝር መፃፍ ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እሥራኤላውያን ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የተጓዙባቸውን የቦታዎች የሥም ዝርዝር መፃፍ ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከአርባኛው”የሚለው ቃል አርባ ለሚለው ቁጥር ተከታታይነትን የሚያመለክት ነው፡፡“ከ40 ዓመት በኋላ” (ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“አምስተኛው”የሚለው ቃል አምስት ለሚለው ቁጥር ተከታታይነትን የሚያመለክት ነው፡፡“በዕብራውያን አቆጣጠር መሠረት ይሄ አምስተኛው ወር ነው”በምዕራባውያን የቀን አቆጣጠር መሠረት የመጀመሪያው ቀን የሚውለው ሐምሌ መሐል አካባቢ ነው፡፡(የዕብራውያን ቀን አቆጣጠርንና ተከታታይነት ያለው ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“መቶ ሃያ ሶስት ዓመት”(ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“የዓራድ ከነናዊ ንጉሥ”(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የከነዓናውያን ከተማ ሥም ነበር፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእሥራኤል ልጆች እየመጡ እንደሆነ ወሬ ሰማ”
ሙሴ እሥራኤላውያን ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የተጓዙባቸውን የቦታዎች የሥም ዝርዝር መፃፍ ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እሥራኤላውያን ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የተጓዙባቸውን የቦታዎች የሥም ዝርዝር መፃፍ ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ እሥራኤላውያን ከግብፅ ምድር ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የተጓዙባቸውን የቦታዎች የሥም ዝርዝር መፃፍ ይጀምራል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ሠፊ የሆነና ለጥ ያለ መሬት
“ከፍ ያሉ ሥፈራዎቻቸውን ሁሉ ታፈርሳላችሁ”
እግዚአብሔር ሕዝቡ ምን ማድረግ እንደሚኖርበት ለሙሴ እየተናገረ ነው፡፡
ሕዝቡ እንደ ቋሚ ንብረትነት የሚወስደውን መሬት በውርስ እንደሚወስዱት ዓይነት ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዱ ነገድ በሚወጣለት ዕጣ መሠረት መሬቱን ይረከባል”
እግዚአብሔር ሕዝቡ ምን ማድረግ እንደሚኖርበት ለሙሴ እየተናገረ ነው፡፡
በአንድ ሰው ወስጥ ትንሽ ነገር ዓይኑ ውስጥ ቢገባ ወይም ትንሽ እሾህ በሰው ቆዳ ውስጥ ቢገባ እንደሚያበሳጭ ሁሉ ከከነዓናውያን መካከል የተወሰኑ ሰዎች በምድሪቱ ላይ ቢቀሩ ለእሥራኤላውያን ትልቅ ችግርን ሊፈጥሩ ይችላሉ፡፡(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ሐረግ በዘኁልቁ 33፡12 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
እግዚአብሔር ሙሴ ለእሥራኤላውያን የሚሰጠው መሬት ድንበሩ የት እንደሆነ ይነግረዋል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሙሴ ለእሥራኤላውያን የሚሰጠው መሬት ድንበሩ የት እንደሆነ ይነግረዋል፡፡
እግዚአብሔር ሙሴ ለእሥራኤላውያን የሚሰጠው መሬት ድንበሩ የት እንደሆነ ይነግረዋል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ሐረግ በዘኁልቁ 20፡22 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
እግዚአብሔር ሙሴ ለእሥራኤላውያን የሚሰጠው መሬት ድንበሩ የት እንደሆነ ይነግረዋል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት በከነዓን ምድር ከዮርዳኖስ በስተ ምዕራብ በኩል ወደፊት የሚኖሩት የእሥራኤል የቀሩት ነገዶች ናቸው፡፡የሮቤል፤የጋድና ግማሹ የምናሴ ነገድ መሬታቸውን ከዮርዳኖሰ በስተ ምሥራቅ በኩል ተቀብለዋል፡፡
“እግዚአብሔር ንብረቱን ለአባቶቻቸው ቤት በመደበው መሠረት”
“የሮቤልና የጋድ ነገዶችና ግማሹ የምናሴ ነገድ”
እዚህ ላይ “እናንተ”የሚለው ቃል የብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተውም የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡እነዚህ ሰዎች መሬቱን ለመከፋፈል ዕጣ ይጥላሉ፡፡ከዚያ በኋላ በየነገዶቹ ያከፋፍሉታል፡፡(እናንተ የሚለውን የተለያየ አገላለፆች ይመልከቱ)
ለየነገዶቹ መሬቱን ለማከፋፈል እገዛ የሚያደርጉት ሰዎች የሥም ዝርዝር እነዚህ ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ለየነገዶቹ መሬቱን ለማከፋፈል እገዛ የሚያደርጉት ሰዎች የሥም ዝርዝር እነዚህ ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ለየነገዶቹ መሬቱን ለማከፋፈል እገዛ የሚያደርጉት ሰዎች የሥም ዝርዝር እነዚህ ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ለየነገዶቹ መሬቱን ለማከፋፈል እገዛ የሚያደርጉት ሰዎች የሥም ዝርዝር እዚህ ላይ ይጠናቀቃል፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ሠፊ ሆኖ ለጥ ያለ ሜዳ
እግዚአብሔር የራሣቸው የሆነ መሬትለሌዋውያንያልሰጣቸው በመሆኑ በሌሎች ነገዶች ከተማዎች ውስጥ መቀመጥ ነበረባቸው፡፡
እንስሳት ሣር የሚግጡባቸው የመሬት ክፍል
“1000 ክንድ”ዘመናዊ የርቀት መለኪያን መጠቀም ከፈለጋችሁ ከዚህ በሚከተለው መልኩ ለማድረግ ትችላላችሁ፡፡“457 ሜትር”(ቁጥሮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ርቀት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሰዎች ምን ማድረግ እንደሚገባቸው ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“2000 ክንድ”አንድ ክንድ 46 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡(ቁጥሮችና መፅሐፍ ቅዱሣዊ ርቀት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው የሰው ነፍስ ያጠፉ ሰዎችን ሲሆን ነገር ግን ሰውዬውን የገደሉት ሆን ብለው ነው ወይስ ሳያስቡት ነው? የሚለውጥያቄ ግን ገና ውሳኔ ያላገኘ መሆኑን ነው፡፡
“42...48” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሰዎች ምን ማድረግ እንደሚገባቸው ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
በድንገት ወይም ሳያደፍጡ ወይም ሆን ብለው ሳይጠብቁ
ጥፋተኛ የሆነውነ ሰው ለመበቀል የሚያደባ የቅርብ ዘመድን ነው፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ጥፋተኛው ሰው ወደ ማህበሩ ፈርዶ ፍርዱን ለማግኘቱ በፊት አንድ ሰው እንዳይገድለው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሰዎች ምን ማድረግ እንደሚገባቸው ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እግዚአብሔር ሰዎች ምን ማድረግ እንደሚገባቸው ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በእርግጥም ልትገድሉት ይገባል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውንና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ደም”የሚለው ቃል መግደል ለሚለው ሃሣብ ሌላ ገላጭ ቃል ነው፡፡“የገደለውን ሰው የሚበቀል” ወይም “ለመበቀል የሚፈልግ የቅርብ ዘመድ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የቅርብ ዘመድ የሆነ ሰው ጥፋተኛውን ሰው መግደል አለበት“ ወይም “ጥፋተኛው ሰው መሞት አለበት”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“ከጥላቻ የተነሣ ቀደም ሲል ጉዳዩን በተመለከተ ላይ ዕቅድ ሳይነድፍ”
አንድ ሰው ሌላን ሰው ሆነ ብሎ ለመጉዳት የሚያደርገው ክትትል አንድ ሰው ለማጥቃት ደፈጣ የሚያደርግ አስመስሎ ነው የተገለፀው፡፡“የሚጠቃውን ሰው ለመጉዳትት ሆነ ተብሎ ያልተደረገ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ደም”የሚለው ቃል መግደል ለሚለው ሃሣብ ሌላ ገላጭ ቃል ነው፡፡ይህንን ሐረግ በዘኁልቁ 35፡19 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት ማህበሩ ግድያው የተፈፀመው በአጋጣሚ ነው ብሎ የሚያስብ ከሆነ የተገደለው ሰው የቅርብ ዘመድ የሆነ ሰው እንዳይገድለው ያድኑታል፡፡ነገር ግን ማህበሩ ግድያው የተፈፀመው ታስቦበት እንደሆነ ካመነ የሟች የቅርብ ዘመድ የሆነ ሰው ጥፋተኛውን ሰው መግደል ይኖርበታል፡፡(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በቅዱስ ዘይት የቀባኸው ሰው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ደም”የሚለው ቃል መግደል ለሚለው ሃሣብ ሌላ ገላጭ ቃል ነው፡፡ይህንን ሐረግ በዘኁልቁ 35፡19 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሰዎች ምን ማድረግ እንደሚገባቸው ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“ከአንተ በኋላ ለሚመጡት ትውልዶቹ በሙሉ”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እርሱን ልትገድሉት ይገባቸኋል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውንና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው የመማፀኛ ከተማውን ለቅቆ ወደ ቤቱ ለመመለስ የፈለገን ሰው ነው፡፡“የመማፀኛ ከተማውን ለቅቆ እንዲሄድ መደፍቀድ የለባችሁም፡፡ወደ ቤቱ በመሄድ በራሱ ንብረት ላይ እንዲቀመጥ መፍቀድም የለባችሁም፡፡”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የነፍስ ዋጋን በመቀበል”
በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት የሌለው ምድር አካሉ እንደተመረዘ ነገር ተገልጿል፡፡ከሰው መግደል ጋር በተያያዘ የፈሰሰው ደም ምድሪቱ በእኔ ዘንድ ተቀባይነት እንዳይኖራት የሚያደርግ በመሆኑ በዚህ ዓይነትሁኔታ ምድራችሁ በፊቴ ተቀባይነት እንዳይኖራት አታድርጉ፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“የነፍስ ዋጋን በመቀበል”
ይሄ የሚያመለክተው አንድ ሰው ሆነ ብሎ ሌላ ሰው የገደለ ሲሆን ነው፡፡“አንድ ሰው በምድሪቱ ላይ ደም የሚያፈስስ ከሆነ ምድሪቱ የምትነፃው ያ ደም ያፈሰሰው ሰው ሲገደል ብቻ ነው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሰው ሥም ነው፡፡የዚህን ሰው ሥም በዘኁልቁ 26፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር አዝዞሃል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሰው ሥም ነው፡፡የዚህን ሰው ሥም በዘኁልቁ 26፡33 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በአባቶቻችን ርስት ውስጥ ድርሻ አይኖረውም”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ድርሻው የሚሆነው…”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የርስታችን አካል አይሆንም”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው በየሃምሣ ዓመቱ የሚደረገውን በዓል ነው፡፡በዚህ የበዓል ወቅት አንድ ሰው የሸጠው መሬትም ሆነ ንግድ ወደ መጀመሪያ ባለቤቱ መመለስ ይኖርበታል፡፡(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ድርሻቸው ….”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእኛን ነገድ የመሬት ድርሻ ይወስዱታል”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር በተናገረው መሠረት”
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ደስ ያላቸውን ሰው ያግቡ”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በድርጊት መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሚያገቡትን ሰው ግን ከአባታቸው ቤት ብቻ ነው ማግባት የሚኖርባቸው”(ገቢራዊ ወይም ፍዝ የሚለውን ይመልከቱ)
“ድርሻ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እንዳንዱ ነገድ በርስት መልክ የሚቀበለውን መሬት ነው፡፡“ምንም ዓይነት የመሬት ድርሻ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“በነገዷ ውስጥ የመሬት ርስት ያላት”
እያንዳንዱ ነገድ ንብረቱ የሚያደርገውን መሬት እንደሚቀበሉት ዓይነት ውርስ ተደርጎ ነው የሚነገረው፡፡ (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ባለቤትነትን ከአንድ ነገድ ወደ ሌላ ማስተላለፍን በተመለከተ ልክ አንድ ንብረት ከአንድ ሰው እጅ ወደ ሌላ ሰው እጅ እንደተላለፈ ዓይነት ተደርጎ ነው የሚገለፀው፡፡“ማንም ሰው ቢሆን የመሬት ድርሻ ባለቤትነትን ከአንድ ነገድ ወደ ሌላ ነገድ ማስተላለፍ አይኖርበትም”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህን ስሞችበዘኁልቁ 26፡33 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ይመልከቱ)
የሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች በንብረትነት የወሰዱት መሬት ልክ እንደወረሱት ውርስ ተደርጎ ተገልጿል፡፡“በውርስ መልክ የተቀበሉት መሬት”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰፊና ለጥ ያለ መሬት
ይህ የሚያመለክተው ከእስራኤል በስተምስራቅ የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻግሮ ያለውን ምድር ነው። ሙሴ ለእስራኤላውያን በሚናገርበት ጊዜ ከዮርዳኖስ በስተምስራቅ ነበር። አ.ት፡ ከዮርዳኖስ በስተምስራቅ
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ከኮሬብ ወደ ቃዴስ በርኔ ለመጓዝ አሥራ አንድ ቀን ይፈጃል”
ይህ ከሙት ባህር በስተደቡብ ያለ ተራራማ አካባቢ ነው። አካባቢው “ኤዶም” በመባልም ይታወቃል። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“11” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
መቁጠሪያ ቁጥሮች ወደ ተራ ቁጥሮች ሊተረጎሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “ሙሴ በተናገራቸው ጊዜ በምድረ በዳ የኖሩት ለ40 ዓመታት፣ ለ11 ወራትና ለ1 ቀን ነበር። (መቁጠሪያ ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
40ኛ (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በዕብራውያኑ የቀን አቆጣጠር አሥራ አንደኛው ወር ነው። የመጀመሪያው ቀን በምዕራባውያን አቆጣጠር ወደ ጥር ወር አጋማሽ ይቃረባል።(የዕብራውያን ወራት እና መቁጠሪያ ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
11ኛ (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በብሉይ ኪዳን እግዚአብሔር ራሱን ለሕዝቡ የገለጠበት ስሙ ነው። ያህዌ እንዴት እንደሚተረጎም ለመረዳት የትርጉም ቃል ገጽን ተመልከት።
“እስራኤላውያን እንዲያሸንፉ እግዚአብሔር አስችሏቸው ነበር”
እነዚህ የነገሥታት ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው ከእስራኤል በስተምስራቅ ከዮርዳኖስ ወንዝ ባሻገር ያለውን ምድር ነው። ሙሴ ይህንን በሚናገርበት ጊዜ ከዮርዳኖስ በስተምስራቅ ነበር። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምስራቅ”።
“እኛ” የሚለው ቃል ሙሴንና ሌላውን የእስራኤል ሕዝብ ያመለክታል።
ይህ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ከዚህ በኋላ በዚህ ተራራ አጠገብ መቆየት አይኖርባችሁም” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ተመልሳችሁ” የሚለው ቃል አንድን ተግባር ለመጀመር ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “እንደገና ጉዞአችሁን ቀጥሉ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔ ለእስራኤላውያን ለመስጠት ቃል በገባላቸው ምድር አካባቢዎቹን እያብራራላቸው ነው።
ይህ አሞራውያን ይኖሩ ከነበሩበት አቅራቢያ የሚገኝ ኮረብታማ አካባቢ ነው።
ዝቅና ለጥ ያለ የምድር አካባቢ
“ለምናገረው ነገር ትኩረት ስጡ”
“አሁን ይህችን ምድር ሰጥቻችኋለሁ”
እግዚአብሔር ራሱን እንደ ሌላ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “እኔ እግዚአብሔር ምያለሁ” (ተውላጠ ስም የሚለውን ተመልከት)
“አባቶች” የሚለው ቃል አያት፣ ቅድም አያቶችን ሁሉ የሚወክል ነው። አ.ት፡ “አያት፣ ቅድም አያቶች” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “እኔ” የሚያመለክተው ሙሴን ነው። “በዚያን ጊዜ” የሚለው ሐረግ እስራኤላውያን በኮሬብ፣ ይኸውም የሲና ተራራ ራሱ ነው፣ በዚያ የነበሩበትን ጊዜ ነው። አ.ት፡ “በኮሬብ በነበርንበት ጊዜ ነገርኳችሁ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እዚህ ጋ “ልሸከማችሁ” ማለት “ልመራችሁ” ወይም “ላስተዳድራችሁ” ማለት ነው። አ.ት፡ “በራሴ ልመራችሁ ይከብደኛል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ግነት ሲሆን ትርጉሙም እግዚአብሔር የእስራኤላውያንን ቁጥር እጅግ አብዝቶታል ማለት ነው። አ.ት፡ “እጅግ ብዙ ሕዝብ”(ግነት፣ ጥቅል አስተያየት እና Simile)
“አንድ ሺህ” የሚለው ሐረግ “በጣም ብዙ” የሚል ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በጣም ብዙ ጊዜ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
1000 (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ችግሮቻቸውን በሙሉ ለብቻው መፍታት እንደማይችል አጽንዖት ለመስጠት ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ችግራችሁን፣ ሸክማችሁንና ክርክሮቻችሁን ለብቻዬ መሸከም አልችልም”። (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ የተሸከመውና ሊፈታቸው ያስፈልጉ የነበሩት የሕዝቡ ችግሮችና ቅሬታዎች ለእርሱ ልክ ቁስ አካል የመሸከም ያህል እንደከበዱት ይናገራል። አ.ት፡ “ችግሮቻችሁን፣ ቅሬታዎቻችሁን መፍታት” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሙግታችሁን” ወይም “አለመግባባቶቻችሁን”
“ከእያንዳንዱ ነገድ እስራኤላውያን የሚያከብሯቸው ሰዎች”
“ወገኖቻችሁ የሚያከብሯችሁን ሰዎች”። ይህ በዘዳግም 1፡13 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት።
የ1000 ቡድን _ የ100 ቡድን _ የ50 ቡድን _ እና የ10 ቡድን (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ በእስራኤል መንግሥት የተለያዩ መሪዎች የሚጠሩባቸው መጠሪያዎች ናቸው።
“ከእያንዳንዳችሁ ነገድ”
“እስራኤላውያን እርስ በእርሳቸው በሚኖራቸው ክርክር ላይ ትክክለኛና ፍትሐዊ ውሳኔ ስጡ”
“አድልዎ አታድርጉ”
“ታናሽ” እና “ታላቅ” የተባሉት እነዚህ ሁለት ጽንፎች ሕዝቡን ሁሉ ይወክላሉ። አ.ት፡ “ሕዝቡን ሁሉ በእኩል ትዳኙታላችሁ” (See: Merism)
“ፊት” የሚለው ቃል የሰውን ሁለንተና የሚወክል ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። “አትፈሩም” ትዕዛዝ ነው። “ማንንም አትፍሩ” (See: Synecdoche)
ይህ ማለት በኮሬብ፣ በሲና ተራራ በነበሩበት ጊዜ ማለት ነው። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“ያቋረጣችሁት ያ ሰፊና አደገኛ ምድረ በዳ
ሙሴ ለአንድ ሰው የሚናገር ይመስል የሚናገረው ለእስራኤላውያን ነው፤ በመሆኑም እነዚህ ቅርጾች ብዙ ሳይሆኑ ነጠላ ቁጥር ናቸው። (ተውላጠ ስም የሚለውን ተመልከት)
“አሁን ይህቺን ምድር ሊሰጣችሁ ነው”። ይህ በዘዳግም 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ተመልከት
“12 ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
መመለስ መመሪያውን ለመታዘዝ መጀመራቸውን የሚገልጽ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ያንን ስፍራ ትተው ሄዱ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከኢየሩሳሌም በስተደቡብ የሚገን በኬብሮን አውራጃ የሚገኝ ሸለቆ ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“መውጋት የሚችሉባቸውን አካባቢዎች ተመለከቱ”
“12ቱ ሰዎች ወሰዱ”
“ከምድሪቱ ፍሬ ጥቂቱን አነሡ”
ተናጋሪው “ቃል” አንድ ሰው ሊያመጣው የሚችለው ቁስ አካላዊ ነገር ይመስል ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ቀጥተኛው ትዕምርተ ጥቅስ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ተደርጎ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር አምላካችን የሚሰጠን ምድር ጥሩ እንደሆነ ተነግሯል”
እስራኤላውያን አሞራውያንን እንዲወጉና እንዲያጠፏቸው እግዚአብሔር አዘዛቸው፣ ነገር ግን እስራኤላውያን ፈሩ፣ ከእነርሱ ጋር ለመዋጋትም እምቢ አሉ”። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እዚህ ጋ “በ እጅ” ማለት ለአሞራውያን በእነርሱ ላይ የበላይ እንዲሆኑ መስጠት ማለት ነው። አ.ት፡ “ለአሞራውያን ኃይል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ይህ ጥያቄ ምን ያህል እንደ ፈሩ አጽንዖት ይሰጣል። ይህ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ምንም መሄጃ የለንም”። (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ፈርተዋል ማለት ነው። አ.ት፡ “በጣም እንድንፈራ አደረጉን” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከተሞቹ ሰፊና ጠንካራ በመሆናቸው ምክንያት ሰዎቹ ምን ያህል እንደ ፈሩ አጽንዖት የሚሰጥ ግነት ነው። አ.ት፡ “ሰማይ የሚደርሱ የሚመስሉ ግንቦች አሏቸው” (ግነት እና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የኤናቅ ሕዝብ ተወላጆች ሲሆኑ በጣም ረጃጅምና ኃይለኞች ነበሩ። (See: Assumed Knowl- edge and Implicit Information and ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ለአባቶቻችሁ ነገርኳቸው”
እዚህ ጋ ሰዎቹ ስላዩት ነገር አጽንዖት ለመስጠት በ”ዐይኖቻቸው” ተወክለዋል። አ.ት፡ “እናንተ ራሳችሁ ያያችሁት” (See: Synecdoche)
ሙሴ፣ እስራኤላውያን አንድ ሰው የሆኑ ይመስል “አንተ” እና “የአንተ” እያለ ይናገራል፤ እነዚህ አገባቦች ሁሉ ነጠላ ቁጥር ናቸው። (See: Forms of You)
እዚህ ጋ እግዚአብሔር ለሕዝቡ የሚያደርግላቸው ክብካቤ ከአባት ጋር ተነጻጽሯል። አ.ት፡ “አባት ልጁን እንደሚንከባከብ አምላካችሁ እግዚአብሔር ተንከባክቧችኃል” (See: Simile)
“እግዚአብሔር ሊሰጣችሁ ቃል ወደገባላችሁ ወደዚህ ምድር እስክትመጡ ድረስ”
ባለፈው ዘመን በጉዞአቸው ሁሉ እግዚአብሔር በእስራኤል ፊት የሄደባቸውን መንገዶች በሙሉ ሙሴ ያስታውሳቸዋል።
“ድንኳኖቻችሁን ትከሉ”
“ስትናገሩ የነበረውን ሰማ”
በእርሱ ላይ ያመጹት እግዚአብሔር ሊሰጣቸው ቃል ወደ ገባላቸው ምድር እንዳይገቡ ማለ።
“ይገባሉ”
“ከካሌብ በቀር”
ይህ የካሌብ አባት ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ራሱን እንደ ሌላ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “እርሱ ሙሉ በሙሉ ታዞኛል” (ተውላጠ ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው ሙሴ በእስራኤል ሕዝብ ላይ በመቆጣቱ ምክንያት እግዚአብሔር እንዲያደርግ የነገረውን ያልታዘዘበትን ጊዜ ነው። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህ የኢያሱ አባት ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ኢያሱ በሙሴ ፊት ለምን ይቆም እንደነበረ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እንደ አገልጋይህ በፊትህ የሚቆመው” ወይም “የሚረዳህ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
የትኛው ክፉ እና የትኛው ደግ እንደሆነ ገና የማያውቁ
“ወደ ኋላችሁ ተመለሱና በመጣችሁበት መንገድ ተመልሳችሁ ሂዱ”
“እርሱን ባለመታዘዝ በእግዚአብሔር ላይ አምጸናል”
“እንታዘዛለን”
እዚህ ጋ “ኮረብታማው አገር” የተባለው ፈሊጣዊ አነጋገር የሚወክለው በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “በኮረብታማው አገር የሚኖሩትን ሰዎች ለመውጋት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከእናንተ ጋር ስለማልሆን ጠላቶቻችሁ ያሸንፏችኋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ኮረብታማው አገር” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የቆመው በዚያ ለሚኖሩ ሰዎች ነው። አ.ት፡ “በኮረብታማው አገር የሚኖሩትን ሰዎች ወጉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ንብ” ትንሽ፣ በራሪ ነፍስ ሲሆን በመንጋ ሆኖ የሚበርና ስጋት የሚሆኑባቸውን ሰዎች የሚነድፍ ነው። ይህ ማለት በጣም ብዙ አሞራውያን የእስራኤል ወታደሮችን ከጦርነቱ እስኪሸሹ ድረስ ወግተዋቸዋል። (See: Simile and የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንድ አነስተኛ ምድር ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ከወታደሮቻችሁ ብዙዎቹን ገደሉ”
“ወደ ቃዴስ ተመለሳችሁና አለቀሳችሁ”
“ከዚያም ተመለስንና ሄድን”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እስራኤላውያን ሴይር ተብሎ በሚጠራው ተራራ አቅራቢያ ለረጅም ጊዜ ተጉዘዋል ወይም 2) እስራኤላውያን ሴይር ተብሎ በሚጠራው ተራራ አካባቢ ለረጅም ጊዜ ተቅበዝብዘዋል።
ይህ ከሙት ባህር በስተደቡብ የሚገኝ ተራራማ አካባቢ ነው። አካባቢው “ኤዶም” በመባልም ይጠራል። ይህንን በዘዳግም 1፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን አንዳንድ ቋንቋዎች “ብዙ ሌሊቶች” ብለው ይተረጉሙታል።
“ዘመዶቻችሁ የኤሳው ተወላጆች”
እግዚአብሔር ለኤሳው ተወላጆች ይህንን ክልል እንደ ሰጣቸው እስራኤላውያንን ያስታውሳቸዋል።
እግዚአብሔር የሚሰጣቸው ትዕዛዝ ሳይሆን ፈቃድ ወይም መመሪያ ነው፣ እንዳይሰርቁም ይነግራቸዋል። “ከእነርሱ ምግብ እንድትገዙ እፈቅድላችኋለሁ” ወይም “ምግብ ከፈለጋችሁ ከእነርሱ መግዛት ይኖርባችኋል”
“ከኤሳው ተወላጆች”
ይህ ቃል የማያስፈልግ ወይም ትርጉሙን ግልጽ የማያደርግ ከሆነ መተው ይኖርብህ ይሆናል።
ሙሴ እስራኤላውያንን አንድ ሰው እንደሆኑ ዓይነት አድርጎ ይናገራል፣ በመሆኑም “አንተ” እና “የአንተ” ተብለው የተነገሩት ሁሉ ነጠላ ቁጥር ናቸው። (See: Forms of You)
የ “እጅህ ሥራ” የሚያመለክተው ያደረጉትን ሥራ ሁሉ ነው። አ.ት፡ “ሥራህን ሁሉ” (See: Synec- doche)
እዚህ ጋ ሕዝቡ ሲጓዙ የደረሰባቸው እንደ “መንገድ” ተነግሯል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“40 ዓመታት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ “የምትፈልጉት ሁሉ ነበራችሁ” የተጋነነ አባባል ነው። (የተጋነነ አባባል የሚለውን ተመልከት)
“በዘመዶቻችን”
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “መጓዛችንን ቀጠልን” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ሞዓብ” የሚለው ቃል የሚወክለው የሞዓብን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “የሞዓብን ሕዝብ አታስቸግሯቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በሞዓብ የሚገኝ የአንድ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
የእስራኤል ሕዝብ ከሞዓብ ተወላጆች ጋር ዝምድና ነበራቸው። ሞዓብ የሎጥ ልጅ ነበር። ሎጥ ደግሞ የአብርሃም የወንድም ልጅ ነበር። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እነዚህ ቃላት ከሞዓባውያን በፊት በምድሪቱ ላይ ስለነበሩት ስለ ኤሚም ሕዝብ ዳራዊ መረጃ ይሰጣሉ። ቋንቋህ ዳራዊ መረጃን ለማመልከት የተለየ መንገድ ይኖረው ይሆናል። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ግዙፍ እንደሆኑ የሚታሰቡ የሕዝብ ወገን ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ በጣም ረጃጅምና ኃይለኞች የነበሩ የዔናቅ ሕዝቦች ተወላጆች ናቸው። ይህንን በዘዳግም 1፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የአንድ የሕዝብ ወገን ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ከእነርሱ ጋር አንዱም በሕይወት እንዳይኖር ሁሉንም ገደሏቸው” ወይም “ሁሉንም በመግደል ከአጠገባቸው አስወገዷቸው”
“ከዚያም እግዚአብሔር፣ “አሁን ተነሡ _ ዜሬድ’ ስለዚህ”። ይህ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ከዚያም እግዚአብሔር ተነሥተን _ ዜሬድ ተናገረን። ስለዚህ” (ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ የሚለውን ተመልከት)
አንድ ነገር ለማድረግ ጀምሩ (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ምንጭ ከደቡብ ምስራቅ ወደ ሙት ባህር በመፍሰስ በኤዶምና በሞዓብ መካከል ድንበር ያበጃል። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“አሁን” የሚለው ቃል ከትረካው የእስራኤል ሕዝብ ለምን ያህል ጊዜ እንደተጓዙና በዚያ ትውልድ ላይ እግዚአብሔር ወደተቆጣበት ዳራዊ መረጃ መቀየሩን ያመለክታል። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
“38 ዓመት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ “ሞተው ነበር” የሚል የትህትና አነጋገር ነው። (See: Euphemism)
እዚህ ጋ “የእግዚአብሔር እጅ” የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ኃይል ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ኃይሉን በእነርሱ ላይ ተጠቅሟል” ወይም “እግዚአብሔር ቀጣቸው” (See: Synecdoche)
ሙሴ ለእስራኤላውያን አንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ በመሆኑም “አንተ” እና “አታስቸግሯቸው” የሚልበት ትዕዛዝ አገባብ ሁሉ ነጠላ ቁጥሮች ናቸው። (See: Forms of You)
ይህ በሞዓብ የሚገኝ የአንድ ከተማ ስም ነው። “ዔር”ን በዘዳግም 2፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
የእስራኤል ሕዝብ ከአሞን ተወላጆች ጋር ዝምድና ነበራቸው። አሞን የሎጥ ልጅ ነበር። ሎጥ ደግሞ የአብርሃም የወንድሙ ልጅ ነበር። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች ያንን ደግሞ ይቆጥሩ ነበር”። (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንድ ሕዝብ ወገን ስም ነው። ይህንን በዘዳግም 2፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የረፋይም ሕዝብ ወገን ሌላው ስማቸው ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንድ ሕዝብ ወገን ስም ነው። ይህንን በዘዳግም 2፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“አሞናውያን እንዲያሸንፏቸው ፈቀደላቸው” ወይም “አሞናውያን ሁሉንም እንዲገድሏቸው ፈቀደላቸው”
“አሞናውያኑ ረፋይማውያን የነበራቸውን ሁሉ ወሰዱባቸው፣ ረፋይማውያን ይኖሩ በነበሩበትም ስፍራ ኖሩ”
ይህ የአንድ ሕዝብ ወገን ስም ነው። ይህንን በዘዳግም 2፡12 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ሖራውያን የነበራቸውን ሁሉ ወሰዱባቸው፣ ሖራውያን ይኖሩ በነበሩበትም ስፍራ ኖሩ”
እነዚህ የሕዝብ ወገን ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
x
ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር ለሙሴ እየነገረው ነው። “አሁን ተነሡ” ወይም “አሁን ሂዱ”
“ጉዞአችሁን ቀጥሉ”
ይህ የአርኖን ወንዝ ሸለቆ ስም ነው። እርሱ በሞዓብና በአሞራውያን መካከል ድንበር ያበጃል። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“በእጃችሁ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም “በቁጥጥራችሁ ወይም በኃይላችሁ ሥር” ማለት ነው። አ.ት፡ “እንድታሸንፉ ኃይልን ሰጥቻችኋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ለእስራኤላውያን አንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ በመሆኑም “አንተ” እና “የእናንተ” እንዲሁም ትዕዛዝ የሆኑት “ለመውረስ ጀምሩ” እና “ተዋጉ” ሁሉም አገባቦች ነጠላ ቁጥሮች ናቸው። (See: Forms of You)
ይህ የአንድ ንጉሥ ስም ነው። ይህንን በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። ይህንን በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ከእርሱና ከሰራዊቱ ጋር ተዋጋ”
“ፍርሐት” እና “ድንጋጤ” የሚሉት ቃላት መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ቢሆንም ፍርሐቱ ታላቅ መሆኑን አጽንዖት ይሰጣል። አ.ት፡ “ከባድ ፍርሐት ጣሉባቸው” (See: Doublet)
ይህ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በየአገሩ ያሉ ሕዝቦች” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሕዝቡ በጭንቀት እንደሚንቀጠቀጡ አጽንዖት ይሰጣል። (See: Hendiadys)
እዚህ ጋ “እኔ” የሚያመለክተው ሙሴን ነው።
ይህ በአርኖን ሸለቆ አቅራቢያ የሚገኝ ቦታ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሰውና የቦታ ስም ነው። እነዚህን በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ሰላምን ባቀርብላቸው” ወይም “ስለ ሰላም ከሚጠይቅ መልዕክቴ ጋር”
ይህ ሐረግ ሁሌም በአንድ አቅጣጫ እንደሚሄዱ አጽንዖት ይሰጣል። ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። “አቅጣጫዬን አልቀይርም” ወይም “ሁሌም መስመሬን ጠብቄ እጓዛላሁ” (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እስራኤላውያን ከአሞራውያን እንደማይሰርቁና ሴዎንና ሕዝቡ ምግብና ውሃ እንዲሸጡላቸው ሴዎንን ይጠይቀዋል እንጂ ትዕዛዝ አይሰጠውም። አ.ት፡ “ለምበላው ምግብና ለምጠጣው ውሃ መክፈል እንዳለብኝ አስባለሁ”
ሙሴ ስለራሱ አድርጎ የሚናገረው እስራኤላውያንን ሲያመለክት ነው። አ.ት፡ “እንበላው ዘንድ - ለእኔና ለሕዝቤ ሽጥልኝ - እንጠጣው ዘንድ - ስጠን” (See: Synecdoche)
“በምድርህ ተራምደን ብቻ እንለፍ”
ይህ የቦታ ስም ነው። ይህንን በዘዳግም 2፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሰውና የቦታ ስም ነው። እነዚህን በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እስራኤላውያንን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራል፣ ስለዚህ በሁሉም አገባብ “ያንተ” የሚለው ነጠላ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
ሁለቱም ሐረጎች ትርጉማቸው ተመሳሳይ ሲሆን አጽንዖት የሚሰጠው እግዚአብሔር “በጣም ግትር እንዲሆን አደረገው” ለማለት ነው። (See: Parallelism)
“ሴዎንን እና ምድሩን ለአንተ ልሰጥህ”
“ትወርሰው ዘንድ የእርሱን ምድር ለራስህ ውሰድ”
ይህ የአንድ ንጉሥ ስም ነው። ይህንን በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሞዓብ ውስጥ የነበረ የአንድ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“የንጉሥ ሴዎንን ከተሞች በሙሉ ያዝን”
“በየከተማው ይኖሩ የነበሩትን ሰዎች ሁሉ ገደልን”
ይህ በአርኖን ወንዝ ሰሜናዊ ዳርቻ የሚገኝ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“አርኖን” የወንዝ ስም ነው። ይህንን በዘዳግም 2፡24 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ አሉታዊ አገላለጽ በጦርነት የነበራቸው ስኬት ላይ አጽንዖት ለመስጠት ጥቅም ላይ ውሏል። ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ምንም እንኳን ከተማው ዙሪያው በረጃጅም ቅጥር የታጠረ ቢሆንም በየከተማው ያሉትን ሕዝቦች ማሸነፍ ችለናል። (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እስራኤላውያኑን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራል፣ ስለዚህ “አንተ” ነጠላ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
ይህ በሴዎን እና በአሞናውያን ምድር መካከል ድንበር ያበጀ ወንዝ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የነገሥታት ስሞች ናቸው። እነዚህን በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው። እነዚህ በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሙሴ እስራኤላውያንን እንደሆነ ያህል ይናገረዋል፣ ስለዚህ “አትፍራ” የሚለው ትዕዛዝና “አንተ” እና “የአንተ” የሚለው አገባብ ሁሉ ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
እዚህ ጋ “እርሱን” እና “የእርሱ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ዐግን ነው።
እግዚአብሔር ሊያደርግ ያለውን አስቀድሞ እንዳደረገው ቆጥሮ ይናገራል። (See: Predictive Past)
“በእርሱ” የሚለው ቃል”በእርሱ ሕዝብ ላይ” ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ሴዎንን እንዳደረግኸው ዐግንና ሕዝቡን ታጠፋቸዋለህ” (See: Synecdoche)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የዐግን ሕዝብ በሙሉ በቁጥጥራችን ሥር አደረገ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
አስራኤላውያን ማንንም በሕይወት እንዳላስቀሩ አጽንዖት ለመስጠት ይህ ምጸት ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “የእርሱ የሆነው ሕዝብ ሁሉ ሞተ” (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
ይህ 60ዎቹን ከተሞች በሙሉ ስለመውሰዳቸው አጽንዖት የተሰጠበት ድርብ አሉታ ነው። አ.ት፡ “እያንዳንዱን ስልሳ ከተማ ወሰድን” (ድርብ አሉታ የሚለውን ተመልከት)
“60 ከተሞች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በባሳን ውስጥ ያለ የአንድ አካባቢ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“እነዚህ ከተሞች በሙሉ በ -- የተጠበቁ ነበሩ”
“በጣም ብዙ ከሆኑት በተጨማሪ” ወይም “በጣም ብዙ የሆኑትን ሳይጨምር”
ይህ የአንድ ንጉሥ ስም ነው። ይህንን በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። ይህንን በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“በየከተማው የሚኖሩትን ሰዎች በሙሉ በመግደል”
እዚህ ጋ “ከእጃቸው” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር “ከቁጥጥራቸው” ማለት ነው። አ.ት፡ “ከሁለት ነገሥታት ቁጥጥር” ወይም “ከሁለቱ ነገሥታት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የአሞራዊ ሕዝቦች -- የባሳን ምድር -- የኤድራይ ከተማ -- ንጉሥ ዐግ”። እነዚህን በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
ይህ ከእስራኤል በስተምስራቅ ከዮርዳኖስ ወንዝ ባሻገር ያለውን ምድር ያመለክታል። ሙሴ ይህንን በሚናገርበት ጊዜ ከዮርዳኖስ በስተምስራቅ ነበር። ይህንን በዘዳግም 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምስራቅ”
እነዚህን ቃላት በዘዳግም 2፡24 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
እነዚህ በሙሉ ከባሳን በስተሰሜን ዳርቻ ላይ ያለው የአንድ ተራራ ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአርኖን ወንዝና በገለዓድ ተራራ መካከል ያለ ረጅምና ሰፊ ስፍራ ነው።
ይህ በኤድሪ አቅራቢያ የምትገኝ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የንጉሥ ዐግ ዳራዊ መረጃ ነው። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በዘዳግም 2፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ለምነግርህ ጠቃሚ ነገር ትኩረት ስጥ”።
ጸሐፊው የእስራኤል ሕዝብ ወደ ረባት እንዲሄዱና ዐግ ምን ያህል ታላቅ እንደነበረ ያዩ ዘንድ ለማስታወስ ጥያቄ ያቀርባል። ይህ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች 1) “የሚኖረው -- በረባት ነበር” ወይም “በረባት -- ይኖራል” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
አንድ ክንድ 46 ሴንቲ ሜትር ይረዝማል። (መጽሐፍ ቅዱሳዊ የርቀት መለኪያ የሚለውን ተመልከት)
“አብዛኛው ሰው በሚጠቀምበት የክንድ መለኪያ”
የዚህን ከተማ ስም በዘዳግም 2፡36 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እነዚህን ቃላት በዘዳግም 2፡24 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
እነዚህን ቃላት በዘዳግም 3፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
ጸሐፊው የእስራኤል ሕዝብ ስለ ያዙት ምድር ዳራዊ መረጃ ማቅረብ ይጀምራል። የአንተ ቋንቋ ቀጥሎ የሚመጣው ዳራዊ መረጃ መሆኑን የሚያሳይበት መንገድ ካለ እርሱን እዚህ ጋ መጠቀም አለብህ። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
የዚህን ምድር ስም በዘዳግም 2፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የአንድ ሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ከባሳን በስተምዕራብ የሚኖሩ የሕዝብ ወገን ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ተርጓሚዎች የሚከተለውን የግርጌ ማስታወሻ ያደርጉ ይሆናል፡ “ ‘ሓቦት ኢያዕር’ ማለት ‘የኢያዕር የድንኳን መንደሮች’ ወይም ‘የኢያዕር ግዛት’ ማለት ነው”።
እዚህ ጋ “እኔ” የሚያመለክተው ሙሴን ነው።
ማኪር የምናሴ ልጅ ነበር። እርሱ ሙሴ ይህንን ምድር ከመስጠቱ በፊት ሞቶ ነበር። ስሙ ለሰውየው ተወላጆች ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ለማኪር ተወላጆች” (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአርኖን የወንዝ ሸለቆ ስም ነው። እርሱ በሞዓብና በአሞራውያን መካከል ድንበር ያበጃል። ይህንን በዘዳግም 2፡24 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በሴዎን ምድር እና በአሞናውያን ምድር መካከል ድንበር ያበጀ ወንዝ ስም ነው። ይህንን በዘዳግም 2፡37 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“የሮቤላውያን እና የጋዳውያን ድንበር ምዕራባዊ ወሰናቸው ነው”
የኪኔሬት ባህር “የገሊላ ባህር” ወይም “የጌንሳሬጥ ሐይቅ” ተብሎም ይጠራል። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከአባሪም ሰንሰለታማ ተራራ በስተሰሜን የሚገን የተራራ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ሌሎች እስራኤላውያን እግዚአብሔር ተስፋ የሰጣቸውን የቀረውን ምድር ድል ያደርጉ ዘንድ የሮቤል ነገድ፣ የጋድ ነገድና ከፊሉ የምናሴ ነገድ እንዲያግዟቸው ሙሴ ያስታውሳቸዋል (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“የጦር መሣሪያዎቻችሁን ትይዙና ቀድማችሁ የዮርዳኖስን ወንዝ ትሻገራላችሁ”
“እስራኤላውያን ባልንጀሮቻችሁ”
ጸሐፊው የማረፍን ችሎታ በስጦታ እንደሚሰጥ ቁሳዊ አካል አድርጎ ይናገራል። በተጨማሪም፣ “ማረፍ” የሚለው ቃል ጦርነት የሌለበትን ሰላማዊ ኑሮ የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ወድሞቻችሁ እንዲያርፉ እግዚአብሔር ይፈቅዳል” ወይም “በጦርነት መዋጋትን አቁመው በሰላም እንዲኖሩ እግዚአብሔር ለወንድሞቻችሁ ይፈቅዳል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከእስራኤል በስተምስራቅ ከዮርዳኖስ ወንዝ ባሻገር ያለውን ምድር ያመለክታል። ሙሴ ይህንን በሚናገርበት ጊዜ ከዮርዳኖስ በስተምስራቅ ነበር። በዘዳግም 1፡1 ላይ እነዚህን ቃላት እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምስራቅ”
እግዚአብሔር ለእነዚህ ሦስት ነገዶች ምድራቸውን እንዲወርሱ ከመፍቀዱ በፊት ሌሎቹ ነገዶች መሬታቸውን መውረስ እንዳለባቸው ሙሴ አጽንዖት ይሰጣል። “የምትመለሱት ከዚያ በኋላ ብቻ ነው”።
እዚህ ጋ “ዐይኖችህ” የሚያመለክተው ኢያሱን ነው። አ.ት፡ “አንተ ዐይተሃል” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “እኔ” የሚያመለክተው ሙሴን ነው። ይህ ማለት በጣም ቅንና ስሜታዊ በሆነ መንገድ እግዚአብሔርን ጠይቆታል።
እዚህ ጋ “አገልጋይህ” የሚለው ቃል ለአንድ ታላቅ ሥልጣን ላለው በትህትና የመናገር መንገድ ነው። አ.ት፡ “ለአገልጋይህ ልታሳየኝ”
እዚህ ጋ ፈሊጣዊ የሆነው “እጅ” መቆጣጠር ወይም ኃይል ማለት ነው። አ.ት፡ “ኃይልህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እግዚአብሔር ያደረጋቸውን ሥራዎች ለማድረግ ኃይል ያለው ብቸኛው አምላክ እርሱ መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት በጥያቄ መልክ ያቀርባል። ይህ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “. . . የሚያደርግ ሌላ አምላክ የለም”። (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
የእነዚህ ሁለት ጽንፎች ትርጉም በአንድነት “የትም ቦታ” ማለት ንው። (See: Merism)
“ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምዕራብ”። ሙሴ ይህንን ቃል ለእግዚአብሔር በሚናገርበት ጊዜ ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምስራቅ ሞዓብ ውስጥ ነበረ።
ይህ የሚያመለክተው ሙሴ በእስራኤል ሕዝብ ላይ በመቆጣቱ ምክንያት እግዚአብሔር እንዲያደርግ ያዘዘውን ያልታዘዘበትን ጊዜ ነው። ይህንን በዘዳግም 1፡37 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህንን በዘዳግም 3፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ዐይኖችህን አንሣ” የሚሉት ቃላት ዘይቤአዊ አነጋገር ሲሆን ተመልከት ማለት ነው። አ.ት፡ “ተመልከት” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በፈስጋ ተራራ አጠገብ በሞዓብ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር እንዲያደርጉት የሚፈልግባቸውን ሙሴ ለእስራኤል ሕዝብ እየነገራቸው ነው።
“እና ታዘዟቸው”
እግዚአብሔር ሕዝቡ አዲስ ሕግ እንዲያዘጋጁ ወይም አስቀድሞ የሰጣቸውን ቸል እንዲሉ አይፈልግም።
እዚህ ጋ “ዐይኖት” የሚያመለክቱት የእስራኤልን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “ዐይታችኋል” (See: Synecdoche)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “በብዔልፌጎር በሠራችሁት ኃጢአት ምክንያት” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህንን በዘዳግም 3፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ሙሴ የእስራኤልን ሕዝብ እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “የአንተ” እና “አንተ” ነጠላ ቁጥር ናቸው። (ተውላጠ ስም የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው በእግዚአብሔር መታመንና እርሱን መታዘዝን በአካላዊ ሁኔታ አንድን ሰው ከመያዝ ጋር አመሳስሎ ይናገራል። አ.ት፡ “እግዚአብሔርን ለመታዘዝ ጠንቃቆች የነበራችሁ እናንተ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ልብ በሉ”
“በምድሪቱ በምትኖሩበት ጊዜ ልትታዘዟቸው ይገባችኋል”
በመሠረቱ ሁለቱም ሐረጎች የሚሉት ተመሳሳይ ነገር ሲሆን እንዲታዘዟቸው አጽንዖት ይሰጣል። አ.ት፡ “በጥንቃቄ ታዘዟቸው” (See: Doublet)
የነገር ስም የሆኑት “ጥበብ” እና “ማስተዋል” እንደ ቅጽል ሐረግ ሊተርጎሙ ይችላሉ፣ የነገር ስም የሆነው “ፊት” ሰዎች የአንድን ነገር ዕሴት እንዴት እንደሚፈርዱ ወይም እንደሚወስኑ ያመለክታል። አ.ት፡ “ጥበበኞችና አስፈላጊ የሆነውን የምትረዱ መሆናችሁን ለሕዝቦች የሚያሳየው ይህ ነው” (See: የነገር ስም እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መንግሥት” የሚለው ቃል ለዚያ መንግሥት ሕዝብ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የዚህ ታላቅ መንግስት ሕዝብ ጥበበኞችና አስተዋዮች ናቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ምላሽ የማይፈልጉ ጥያቄዎች እንደ መግለጫ ሆነው መተርጎም ይችላሉ። አ.ት፡ “እንደ እርሱ ያለ ታላቅ ሕዝብ የለም። ዛሬ ሌላ ታላቅ ሕዝብ የለም”። (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እንደ አንድ ሰው አድርጎ ለእስራኤላውያን ይናገራል፣ ስለዚህ “አንተ”፣ “የአንተ” እና “ራሳችሁ” እንዲሁም “አስተውሉ”፣ “ጠብቁ” እና “አስታውቁ” የሚሉት ትዕዛዛት በሙሉ ነጠላ ቁጥር ናቸው። (ተውላጠ ስም እና Forms of You የሚለውን ተመልከት)
“በጥንቃቄ አስተውሉ፣ እነዚህን ነገሮች ሁል ጊዜ ለማስታወስም እርግጠኞች ሁኑ”
እነዚህ ሐረጎች የሚሉት ተመሳሳይ ነገር ሲሆን የእስራኤል ሕዝብ ያዩትን ማስታወስ እንዳለባቸው አጽንዖት ይሰጣሉ። (See: Parallelism)
እዚህ ጋ “ዐይኖች” ሰውን ይወክላሉ። አ.ት፡ “ዐይታችኋል” (See: Synecdoche)
“ሕዝቡን በአንድ ላይ ሰብስበህ ወደ እኔ አምጣልኝ”
ይህ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። “ልብ” የአንድ ነገር “መካከል” ወይም “ውስጠኛው ክፍል” ማለት ሲሆን “ሰማይ” ደግሞ የሚያመለክተው ጠፈርን ነው። አ.ት፡ “ወደ ጠፈር በሚደርስ እሳት” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ድቅድቅ ጨለማ” የሚገልጸው ደመናን ነው። አ.ት፡ “ጥቅጥቅ ባለ ጥቁር ደመና” (See: Hendiadys)
ሌላው አማራጭ ትርጉም “ከባድ ደመና” የሚለው ነው።
“እግዚአብሔር ዐወጀ”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ስለዚህ በምታደርጉት ነገር በጣም መጠንቀቅ ይኖርባችኋል” ወይም 2) “ነፍሳችሁን በጥንቃቄ ጠብቁ”
“ትክክል ያልሆነውን ነገር አታድርጉ”
“በመሬት ላይ የሚጎተት”
ሙሴ ለእስራኤላውያን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራል፣ ስለዚህ “አንተ” እና “የአንተ” የሚሉት አገባቦችና “ማንሣት”፣ “መመልከት” እና “መቅረብ” ነጠላ ቁጥሮች ናቸው። (See: Forms of You)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ማንም ለማምለክ እንድትፈልግ እንዲያደርግህ አትፍቀድ” ወይም “ታመልክ ዘንድ ለራስህ ፈቃድን አትስጥ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በጠፈር ላይ ለማየት የምትችላቸውን ነገሮች ሁሉ”። ይህ በሌላ አባባል ፀሐይን፣ ጨረቃንና ከዋክብትን ያመለክታል።
ይህ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። ሙሴ፣ ምግብን እንደመሳሰሉ ትናንሽ ነገሮች እግዚአብሔር ለሕዝብ ወገኖች አከፋፍሎ እንደሚሰጣቸው የሚናገረው ስለ ከዋክብት ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የማብሰያው ብረት እንደሚግል ሙሴ የሚናገረው ስለ ግብፅና እስራኤላውያን እንደ ብረት ሆነው በዚያ ይሠሩ ስለነበረው ከባድ ሥራ ነው። አ.ት፡ “ሰዎች ከባድ ሥራ እንድትሠሩ ከሚያደርጉበት ምድር አውጥቶ አመጣችሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ “የእርሱ ብቻ የሚሆንለት ሕዝብ” ተብሎ ሊተረጎም የሚችል ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ በእስራኤል ሕዝብ ላይ በመቆጣቱ ምክያንት እግዚአብሔርን ሳይታዘዝ የቀረበትን ጊዜ ያመለክታል። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። ይህንን በዘዳግም 1፡37 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ሙሴ እንደ አንድ ሰው አድርጎ ለእስራኤላውያን ይናገራል፣ ስለዚህ “አንተ” እና “የአንተ” ነጠላ ቁጥሮች ናቸው። (See: Forms of You)
“በጥንቃቄ አስተውሉ”
ሙሴ እንደ አንድ ሰው አድርጎ ለእስራኤላውያን ይናገራል፣ ስለዚህ “አንተ” እና “የአንተ” ነጠላ ቁጥሮች ናቸው። (See: Forms of You)
ሙሴ፣ እግዚአብሔር ሲቆጣ የሚያደርጋቸውን ነገሮችን እሳት ከሚያቃጥልበት መንገድ ጋር ያነጻጽራል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሌሎች አማልክትን እንድታመልክ ስለማይፈልግ እሳት እንደሚያደርገው አምላክህ እግዚአብሔር በብርቱ ይቀጣሃል፣ ያጠፋሃልም”።(ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አንተ” እና “የአንተ” የሚሉት ቃላት ነጠላ ቁጥሮች ናቸው።
የአንዱ አባት ወይም አያት መሆን
“ትክክል ያልሆነውን ብታደርጉ”። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 4፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
ይህ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “እርሱ ክፉ ያለውን በማድረግ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ታስቆጡታላችሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች 1) ሙሴ ለሚናገረው በሰማይ የሚኖሩትን ሁሉና ምድርን ምስክር አድርጎ ይጠራል ወይም 2) ሙሴ፣ ሰዎችን የሆኑ ይመስል ሰማይና ምድር እርሱ ለሚናገረው ምስክር እንዲሆኑ ይጠራቸዋል። (See: (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት and Personification)
ረጅም ቀናት የረጅም ዕድሜ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ረጅም ዘመን መኖር አትችሉም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በ4፡27 ላይ እንደተመለከተው እያንዳንዱ እስራኤላዊ አይገደልም። እዚህ ጋ “ፈጽሞ መጥፋት” በጥቅሉ ብዙ እስራኤላውያን እንደሚሞቱ አጽንዖት መስጫ ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ነገር ግን እግዚአብሔር ብዙዎቻችሁን ያጠፋችኋል” (ግነት እና ጥቅል አስተያየት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቡ ዘር የሆነ ይመስል እግዚአብሔር እርሻ ላይ እንደሚበትናቸው ሙሴ ይናገራል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ወደተለያዩ አገሮች ይላካችኋል፣ በዚያ እንድትኖሩም ያስገድዳችኋል”።(ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ይልካችኋል” ወይም “ጠላቶቻችሁ እንዲወስዷችሁ ያደርጋል”
እዚህ ጋ “የሰው እጅ” የሚያመለክተው ሰውን ራሱን ሲሆን “ሥራ -- እንጨትና ድንጋይ” ደግሞ የቀረጿቸውን ጣዖታት ያመለክታሉ። አ.ት፡ “ሰዎች የሠሯቸው የእንጨትና የድንጋይ ጣዖታት” (See: Synecdoche)
“ነገር ግን በሌሎች አገሮች በምትኖሩበት ጊዜ”
እዚህ ጋ “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
“በእርግጥ እርሱን ለመፈለግ በምትሞክሩበት ጊዜ” ወይም “እርሱን በእርግጥ ለማወቅ በምትሞክሩበት ጊዜ”
እዚህ ጋ “ልብ” እና “ነፍስ” የሰውን ውስጠኛ ማንነት የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። እነዚህ ሁለት ሐረጎች በአንድነት የተነገሩት “ሙሉ በሙሉ” ወይም “በቅንነት” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Doublet የሚለውን ተመልከት)
“ይደርስብሃል”
“ከዚያ በኋላ” ወይም “ከዚያም”
እዚህ ጋ “መስማት” ዘይቤአዊ አነጋገር ሲሆን ትሩሙ ማድመጥና መታዘዝ ነው። በተጨማሪም፣ “ድምፁን” የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ሆኖ እርሱ በሚናገረው ላይ አጽንዖት ይሰጣል። አ.ት፡ “እርሱ የሚላችሁን ታዘዙት” (የአነጋገር ዘይቤ እና Synecdoche የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ ባለፈው ጊዜ እግዚአብሔር እንዴት አስገራሚ በሆነ መንገድ እንደተናገራቸው የእስራኤል ሕዝብ እንዲያስታውሱ ተደርገዋል። ይህ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ከእናንተ በስተቀር እግዚአብሔር ከእሳት መካከል ተናግሮት በሕይወት የኖረ ሌላ ሕዝብ የለም”።(ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ እግዚአብሔር በድምፁ ተወክሏል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሲናገር ድምፁን ሰምታችኋል” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “ጽኑ እጅ” እና “የተዘረጋች ክንድ” የእግዚአብሔርን ኃይል የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ጽኑ ኃይሉን በማሳየት” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ዐይኖች” የሚያመለክቱት የሰውን ሁለንተናውን ነው። አ.ት፡ “በፊት ለፊታችሁ” (See: Synecdoche)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እነዚህን ነገሮች አሳይቶአችኋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“እንደሰማችሁ አረጋግጧል . . . እንዳያችሁ አረጋግጧል”
ሙሴ ከብዙ ዓመታት በፊት በሲና ተራራ የተናገራቸውን እነዚያኑ ሕዝቦች ይናገር ይመስል ለሕዝቡ ይናገራል። በመሠረቱ በሲና ተራራ የነበሩት ሰዎች እነዚህን ቃላት ለሚናገራቸው ሰዎች አባቶቻቸው ነበሩ። አ.ት፡ “አባቶቻችሁን … አድርጓል፣ አባቶቻችሁ ሰምተዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው አብርሃምን፣ ይስሐቅን፣ ያዕቆብንና የያዕቆብን ወንዶች ልጆች ነው።
“ከሀልዎቱ በሚመጣ በታላቅ ኃይሉ” ወይም “በታላቅ ኃይሉ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “አስታውሰው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“በሰማይ” እና “በምድር” የሚሉት ሁለት ሐረጎች ሁለት ጽንፎችን የሚያሳዩ ሲሆኑ ትርጉማቸው “በሁሉ ስፍራ” ማለት ነው። አ.ት፡ “በሁሉ ነገር ላይ” (See: Merism)
ረጅም ቀናት ለረጅም ሕይወት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 4፡26 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “ረጅም ዕድሜ ለመኖር እንድትችል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በቀጣዮቹ ምዕራፎች ሙሴ የሚሰጣቸውን ሕግጋት ያመለክታል።
ይህ በሞዓብ ውስጥ ፈስጋ ተራራ አጠገብ የሚገኝ ከተማ ስም ነው። ይህንን በዘዳግም 3፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ንጉሥ ሴዎን … አሞራውያን ሕዝቦች … የሐሴቦን ከተማ”። እነዚህን ስሞች በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
የንጉሥ ሴዎንን ምድር
ይህንን በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ከእስራኤል በስተምስራቅ፣ ከዮርዳኖስ ወንዝ ባሻገር ያለውን ምድር ያመለክታል። ሙሴ ይህንን በሚናገርበት ጊዜ ከዮርዳኖስ በስተምስራቅ ነበር። አ.ት፡ “ከዮርዳኖስ ወንዝ አቅጣጫ በስተምስራቅ … ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምስራቅ በኩል”
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። ይህንን በዘዳግም 2፡36 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የአንድ ቦታ ስም ነው። ይህንን በዘዳግም 2፡24 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እነዚህ የተራራ ስሞች ናቸው። እነዚህን ስሞች በዘዳግም 3፡8-9 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
እነዚህን ስሞች በዘዳግም 3፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
እዚህ ጋ “ሁሉ” የሚለው ቃል ግነት ነው። ሙሴ በእስራኤል ያሉ ሁሉ ቃሉን እንዲሰሙና እንዲታዘዙ ፈልጓል፣ ይሁን እንጂ ሁሉ ይሰማው ዘንድ ምናልባት ድምፁ በጣም ከፍ ያለ አልነበረም። (ግነት እና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ጆሮ” የሚያመለክተው የሰውን ሁለንተናውን ነው። ይህ ዘይቤአዊ አነጋገር አጽንዖት የሚሰጠው ሰዎቹ ኃጢአትን እንዳያደርጉ ሙሴ የነገራቸውን እንደሚያውቁና ኃጢአት መሥራታቸውን አለማወቃቸውን እንዳይናገሩ ነው። አ.ት፡ “ዛሬ የምነግራችሁን” (Synecdoche እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር ቃል ኪዳን ያደረገው ከኋለኛው የእስራኤል ትውልድ ጋር ደግሞ እንጂ በኮሬብ ከነበሩት ጋር ብቻ አይደለም ወይም 2) እግዚአብሔር በሩቅ ከነበሩት አባቶቻቸው አብርሃምን፣ ይስሐቅንና ያዕቆብን ከመሳሰሉት ጋር ይህንን ቃል ኪዳን አላደረገም፤ ይልቁንም ይህ ቃል ኪዳን የጀመረው በኮሬብ ከነበሩት እስራኤላውያን ጋር ነው።
ለእርስ በርሳቸው ቅርበት ያላቸው ሁለት ሰዎች ሲነጋገሩ እርስ በርስ እንደሚተያዩ ለመግለጽ የቋንቋህን የአነጋገር ዘይቤ ተጠቀም። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“እኔን እንጂ ሌሎች አማልክትን ማምለክ የለብህም”
ይህ በይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ከእግሮቻችሁ በታች ባለው ምድር ላይ ያለ ወይም ከምድር በታች በውሃ ውስጥ ያለ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“የተቀረጹትን ምስሎች አታምልኩ ወይም እነርሱ የሚያዟችሁን አታድርጉ”
“መቼም ቢሆን”
“እኔን ብቻ እንድታመልኩኝ እፈልጋለሁ”
“ታማኝነት” የሚለው የነገር ስም “በታማኝነት” ወይም “ታማኝ” ተብሎ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የሚወዱኝን ሺዎችን በታማኝነት እወዳቸዋለሁ” ወይም “ከሚወዱኝ ከሺዎች ጋር ለቃል ኪዳን ታማኝ እሆናለሁ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
አንዳንድ ትርጓሜዎች “ለሚወዱኝ ለአንድ ሺህ ትውልዶች” በሚል ይነበባሉ። “ሺዎች” የሚለው ቃል ለመቁጠር የሚበዛውን ቁጥር ለማመልከት የሚውል ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ለሚወዱኝ ለእነርሱ እስከ ዘላለም” (Assumed Knowledge and Implicit Information፣ ፈሊጣዊ አነጋገር እና ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“በእግዚአብሔር ስም አትጠቀም”
ይህንን በዘዳግም 5፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“በግድየለሽነት” ወይም “ተገቢውን አክብሮት ባለመስጠት” ወይም “ለተሳሳቱ ዓላማዎች”
ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በደለኛ አድርጎ ይቆጥረዋል” ወይም “እግዚአብሔር ይቀጣዋል” (ድርብ አሉታዎች የሚለውን ተመልከት)
“ለእግዚአብሔር እንድትለየው”
“የተለመደውን ሥራህን ሁሉ ሥራ”
“ቀን 7”። እዚህ ጋ “ሰባተኛው” ለሰባት ተራ ቁጥር ነው። (See: Ordinal Numbers)
“በዚያን ቀን ምንም አትሥራ”
እዚህ ጋ “ደጆች” ከተማን ራሱን የሚያመላክት ነው። አ.ት፡ “በማኅበረሰብህ መካከል” ወይም “በከተማህ ውስጥ” ወይም “ከአንተ ጋር የሚኖሩ” (See: Synecdoche)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ማስታወስ አለብህ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ጽኑ እጅ” እና “የተዘረጋች ክንድ” የእግዚአብሔርን ኃይል የሚያሳይ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 4፡34 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “ጽኑ ኃይሉን በማሳየት” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በዘዳግም 5፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ከሚስትህ በቀር ከሌላ ከማንም ጋር አትተኛ”
“ስለ ሌላው ሰው ውሸትን አትናገር”
ይህንን በዘዳግም 5፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ድምፅ” የሚለው ቃል የቃልን ድምፅ ወይም ተናጋሪውን ሰው የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የቃሉን ድምፅ ሰምታችኋል” ወይም “እግዚአብሔር ሲናገር ሰምታችኋል” (See: Synecdoche)
እግዚአብሔር ከተናገራቸው እንደሚሞቱ በማሰብ ፈርተው ነበር። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እንሞታለን ብለን ፈርተናል” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “… ያደረገ ከእኛ በቀር ሌላ አንድም ሕዝብ የለም”። (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሰዎችን ሁሉ ወይም ሕያዋን ፍጥረታትን ይወክላል። አ.ት፡ “ሰዎች ሁሉ” ወይም “ሕያዋን ፍጥረታት በሙሉ” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “እኔን” የሚያመለክተው ሙሴን ነው።
የአንተ ቋንቋ ለአንድ ነገር የሞኖርን ብርቱ ፍላጎት የሚገልጽ የአነጋገር ዘይቤ ካለው እዚህ ጋ ልትጠቀምበት ያስፈልግህ ይሆናል። አ.ት፡ “ቢኖሩ በጣም ደስ ይለኝ ነበር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“የእስራኤልን ሕዝብ ታስተምራለህ”
ሙሴ ለእስራኤል ሕዝብ ትዕዛዝ እየሰጠ ነው።
ይህ እግዚአብሔርን የማይታዘዘውን ሰው ከትክክለኛው መንገድ ከሚወጣው ሰው ጋር ያነጻጽረዋል። አ.ት፡ “በየትኛውም መንገድ ለእርሱ የማትታዘዝ መሆን የለብህም” ወይም “የሚላችሁን ሁሉ ማድረግ አለባችሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ረጅም ቀናት የረጅም ዕድሜ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። ይህንን በዘዳግም 4፡40 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ረጅም ዕድሜ መኖር እንድትችሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ትታዘዙ ዘንድ … ለመታዘዝ”
“ከዮርዳኖስ ወንዝ ወዲያ ማዶ ሄዳችሁ”
ረጅም ቀናት የረጅም ዕድሜ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። ይህ በዘዳግም 4፡26 እንዳለው በተመሳሳይ “ረጅም ዘመን እንድትኖሩ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ዕድሜአችሁን እንዳረዝመው” ወይም “ረጅም ዕድሜ እንድትኖሩ አደርጋችሁ ዘንድ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ስማ” ማለት ታዘዝ ሲሆን “እነርሱን” የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት ነው። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት፣ ሕግጋትና ሥርዓት ስማ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information
“ታዘዛቸው”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “የተትረፈረፈ ወተትና ማር የሚፈስባት ምድር” ወይም “ከብት ለማርባትና ለእርሻ ምርጥ የሆነ ምድር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“አምላካችን እግዚአብሔር አንድና ብቸኛ አምላክ ነው”
እዚህ ጋ “ልብ” እና “ነፍስ” የአንድን ሰው ውስጣዊ ማንነት የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። እነዚህ ሦስቱ ሐረጎች በአንድነት ጥቅም ላይ የዋሉት “በፍጹም” ወይም “በቅንነት” ለማለት ነው። በዘዳግም 4፡29 ላይ “በሙሉ ልብህ፣ በሙሉ ነፍስህ” የሚለውን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Doublet የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ለእስራኤል ሕዝብ የሚናገረው የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት ነው።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ሁል ጊዜ ማስታወስ አለብህ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“በትጋት እንድታስተምረው አዝሃለሁ … እንድትናገረው አዝሃለሁ”። አንባቢው እነዚህን እንደ ትዕዛዝ ሊረዳቸው ይገባዋል።
ይህ “እነዚህን ቃላት በብራና ላይ ጻፋቸው፣ ብራናውን በትንሽ ኪስ ውስጥ አድርገውና ኪሱን እሰረው” ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር በተራው “በአካል እዚያ ያሉ ያህል እነዚህን ቃሎች ታዘዛቸው” ለሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር ሊሆን ይችላል። አ.ት፡ “እነዚህን ቃላት እሰራቸው”። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሕጌን እንድታስታውስ እንደሚያደርግህ አንዳች ነገር”
ይህ “እነዚህን ቃላት በብራና ላይ ጻፋቸው፣ ብራናውን በትንሽ ኪስ ውስጥ አድርገውና በዚያ እንዲቀመጥ ትንሹን ኪስ በግምባርህ ላይ እሰረው” ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር በተራው “በአካል እዚያ ያሉ ያህል እነዚህን ቃሎች ታዘዛቸው” ለሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር ሊሆን ይችላል። አ.ት፡ “ቃሎቼ እንደ ግምባር ጌጥ ያገለግላሉ”። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አንድ ሰው በግምባሩ ላይ የሚያደርጋቸው ጌጣ ጌጦች
ይህ ትዕዛዝ ነው።
የከነዓንን ሕዝቦች በሚያሸንፉበት ጊዜ እነዚህ ከተሞች በሙሉ የእስራኤል ሕዝብ ይሆናሉ።
እዚህ ጋ “የባርነት ቤት” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያመለክተው እስራኤላውያን ባሪያዎች የነበሩበትን ስፍራ፣ ግብፅን ነው። አ.ት፡ “ባሪያ ሆነህ ከኖርክበት ስፍራ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ማክበር የሚኖርብህ አምላክህን እግዚአብሔርን እንጂ ሌላውን አይደለም፤ ማምለክ ያለብህ እርሱን ብቻ ነው፣ መማል የሚኖርብህም በእርሱ ስምና በእርሱ ስም ብቻ ነው”። እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ሌሎች አማልክቶችን እንዳያመልኩ ወይም እንዳያገለግሉ ስለመናገሩ ምናልባት የአንተ ቋንቋ አጽንዖት የሚሰጥበት ሌላ መንገድ ይኖር ይሆናል።
በእግዚአብሔር ስም መማል ማለት እግዚአብሔርን የመሓላው መሠረት ወይም ኃይል ማድረግ ማለት ነው። “በስሙ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ራሱን ነው። አ.ት፡ “ትምላለህ፣ እግዚአብሔር እንዲያጸናውም ትጠይቃለህ” ወይም “በምትምልበት ጊዜ ስሙን ትጠራለህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በመካከልህ የሚኖር”
ሙሴ የእግዚአብሔርን ቁጣ አንድን ነገር ለማቃጠል እሳት ከሚለኩስ ሰው ጋር ያነጻጽረዋል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። ቁጣን መለኮስ በጣም የመቆጣት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “አምላክህ እግዚአብሔር ቁጣውን ያነዳል” ወይም “አምላክህ እግዚአብሔር በጣም ይቆጣል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ምንህም እስከማይተርፍ ድረስ ያጠፋሃል”
እዚህ ጋ “መፈተን” ማለት እግዚአብሔርን መገዳደርና ትክክለኛ መሆኑን እንዲያረጋግጥ ማስገደድ ማለት ነው።
ይህ በምድረ በዳው ውስጥ ያለ የቦታ ስም ነው። ተርጓሚው ምናልባት፣ “’ማሳህ’ የሚለው ስም ትርጉም ‘መፈተን’ ማለት ነው” የሚል የግርጌ ማስታወሻ መጨመር ይኖርበት ይሆናል። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ትዕዛዝና በረከት ነው። እስራኤላውያን እግዚአብሔርን ከታዘዙት ከእርሱ በረከትን ይቀበላሉ። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ትክክልና መልካም የሚለውን አድርግ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
በዚህ ጥያቄ “የቃል ኪዳን ድንጋጌዎች” ትርጉማቸውንና ዓላማቸውን ይወክላሉ። አ.ት፡ “የታዘዙት የቃል ኪዳን ድንጋጌዎች ለአንተ ምን ትርጉም አላቸው” ወይም “የታዘዝከውን የቃል ኪዳን ድንጋጌዎች መታዘዝ የሚኖርብህ ለምንድነው”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው ሙሴ የእግዚአብሔርን ቃል የሚነግራቸው የትልልቆቹ እስራኤላውያንን ልጆች ነው።
እዚህ ጋ “ጽኑ እጅ” የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ኃይል ነው። ይህንን በዘዳግም 4፡34 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡ አ.ት፡ “በጽኑ ኃይሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ቤቱ” የሚለው ፈሊጣቂ አነጋገር የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “በሕዝቡ ሁሉ ላይ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ዐይኖቻችን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሰውን ሁለንተናውን ነው። አ.ት፡ “ልናያቸው በምንችልበት” (See: Synecdoche)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም መብራራት ይችላል። አ.ት፡ “ወደ ከነዓን ሊያስገባን” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“በእግዚአብሔር ሀልዎች” ወይም “እግዚአብሔር ሊያየን በሚችልበት”
ሁል ጊዜ፣ በየትኛውም ሁኔታ ታዘዝ
“ይህ” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት መጠበቅን ያመለክታል። ይህ እግዚአብሔር ጻድቅ አድርጎ እንደሚቆጥራቸው የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ጻድቅ አድርጎ ይቆጥረናል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አንድ ሰው ለሌላው እንደሚሰጠው ቁሳዊ ነገር ሙሴ የሚናገረው ስለ ድል ነው። አ.ት፡ “እንድታሸንፋቸው ያስችልሃል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እነርሱን” የሚያመለክተው በዘዳግም 7፡1 የተጠቀሱትን ሰባት አገሮች ነው።
“ልጆችህ ከሌሎች አገሮች ሕዝቦች ጋር እንዲጋቡ ብትፈቅድ፣ የሌሎች አገሮች ሰዎች”
ሙሴ የእግዚአብሕርን ቁጣ እሳትን ከሚለኩስ ሰው ጋር ያነጻጽረዋል። ይህ የሚያስቆጣውን ስለሚያጠፋበት ስለ እግዚአብሔር ኃይል አጽንዖት ይሰጣል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በአንተ ላይ እግዚአብሔር ቁጣውን ያነዳል” ወይም “ከዚያም እግዚአብሔር በአንተ ላይ በጣም ይቆጣል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“አንተ” የሚለው ቃል እስራኤላውያንን ሁሉ ስለሚመለከት ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
እዚህ ጋ ሙሴ የሚናገረው ለእስራኤላውያን ሁሉ ነው፣ ስለዚህ እነዚህ ቃላት ብቁ ቁጥር ናቸው። (See: Forms of You)
እግዚአብሔር ሕዝቡን እስራኤልን የእርሱ እንዲሆኑ በተለየ ሁኔታ መምረጡ ከሌሎች ሕዝቦች እንደለያቸው ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት “በምድር ላይ ከሚኖሩት” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ሌሎችን ከወደደበት በላይ እናንተን አልወደዳችሁም” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ጽኑ እጅ” የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ኃይል ነው። እነዚህ ቃላት በዘዳግም 4፡34 ላይ ደግሞ ይታያሉ። አ.ት፡ “በጽኑ ኃይሉ”(ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ለ1,000 ትውልድ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
የዚህ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም “እግዚአብሔር እንደቀጣቸው ያውቁ ዘንድ በግልጽና በፍጥነት ይበቀላቸዋል” የሚል ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“አይዘገይም” የሚለው ቃል እግዚአብሔር በብርቱ ይቀጣል የሚለውን አጽንዖት ዝቅ አድርጎ የሚያሳይ ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የሚጠሉትን ሁሉ በብርቱ ይቀጣቸዋል” (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
“የሕዝብህ ቁጥር እንዲበዛ ያደርጋል”
ይህ “ልጆችህን” የሚል የአነጋገር ዘይቤ ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ “ምርትህን” የሚል የአነጋገር ዘይቤ ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ከብትህ እንዲበዛ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሌሎች ሕዝቦችን ከምባርክበት በበለጠ እባርክሃለሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ሁሉም ልጆች ሊኖሯቸው እንደሚችሉ አጽንዖት ለመስጠት አሉታዊ መግለጫዎችን ይጠቀማል። ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እናንተ ሁላችሁም ልጆች ይኖሯችኋል፣ ከብቶቻችሁም ይበዛሉ” (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
“አንተ” እና “የአንተ” የሚሉት ቃላት ብዙ ቁጥር ናቸው። (See: Forms of You)
“እንደማትታመም እርግጠኛ ሁን” ወይም “ፍጹም ጤና እንድትሆን እጠብቅሃለሁ”
ሙሴ በሽታን እግዚአብሔር በሰዎች ጫንቃ ላይ እንደሚጭነው ከባድ ቁስ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “እርሱ በየትኛውም ክፉ በሽታ እንድትታመም አያደርግህም … ነገር ግን ጠላቶችህ በእነርሱ እንዲታመሙ ያደርጋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሁሉንም የሕዝብ ወገኖች ፈጽመህ እንድታጠፋቸው አዝሃለሁ”
ይህ ትዕዛዝ ነው። ሙሴ ዐይን የሚያየው ራሱን ዐይንን እንደሆነ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “የምታየው እንድትራራላቸው እንዲያደርግህ አትፍቀድ” ወይም “የምታደርገው እንደሚጎዳቸው በማየትህ ምክንያት አትራራላቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በፍጹም አታምልክ”
ሕዝቡ ሌሎች አማልክትን ካመለኩ በወጥመድ እንደሚያዝ እንስሳ ይሆናሉ፣ ከዚያም ማምለጥ አይችሉም። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሀገራቱ ከእነርሱ ይልቅ ብርቱዎች እንደሆኑ ቢያስተውሉም እንኳን ሕዝቡ መፍራት የለባቸውም። አ.ት፡ “ምንም እንኳን በልብህ -- ብትናገር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ብታስብ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቡ ሌሎች አገራትን ስለ ፈሩበት ስሜት አጽንዖት ለመስጠት ሙሴ በጥያቄ መልክ ይጠቀማል። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል።አ.ት፡ “ላሸንፋቸው አልችልም” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ማስታወስ አለብህ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ዕይኖችህ” የሚወክለው የሰውን ሁለንተና ነው። አ.ት፡ “ያየኸው” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “ጽኑ እጅ” እና “የተዘረጋች ክንድ” የእግዚአብሔርን ኃይል የሚገልጹ ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው። ይህንን በዘዳግም 4፡34 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እና በጽኑ ኃይሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በተጨማሪም፣ እግዚአብሔር”
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች 1) ሰዎችን እንዲነድፉና እንዲያሳምሙ እግዚአብሔር ትክክለኛ በራሪ ነፍሳትን ይልክባቸዋል፣ ወይም 2) እግዚአብሔር ሕዝቡ እንዲፈሩና እንዲሸሹ ያደርጋቸዋል።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ከዚህ በኋላ እንዳታያቸው ይሞታሉ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ከቶ”
“ታላቅና ድንቅ አምላክ” ወይም “ሰዎቹን እንዲፈሩ የሚያደርግ ታላቅ አምላክ”
“በዝግታ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እንድታሸንፍ ያስችልሃል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ከሌሎች ሕዝቦች በሆኑት ሰራዊቶች ላይ ድልን”
“በአግባቡ ማሰብ እንዳይችሉ ያደርጋቸዋል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እስክታጠፋቸው ድረስ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እስራኤላውያን የእነዚያን አገራት ሕዝቦች በሙሉ ፈጽመው ስለሚያጠፏቸው ወደፊት ማንም አያስታውሳቸውም። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“አንተን በመቃወም የሚቆም” ወይም “አንተን በመቃወም ራሳቸውን መከላከል”
ይህ ትዕዛዝ ነው።
“የሌሎች ሕዝቦችን አማልክት”
እነዚህ ቃላት አማልክቶቹን እንዲያቃጥሉ በተሰጣቸው መመሪያ ላይ ተጨማሪዎች ናቸው
በጣዖታቱ ላይ ያለውን ወርቅ ወይም ብር መውሰድ እንኳን ሕዝቡ እንዲያመልኳቸው ሊያደርጋቸው ይችላል። ይህንን በማድረጋቸው በወጥመድ እንደተያዘ እንስሳ ይሆናሉ። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ወጥመድ ይሆንባችኋል” (See: (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት))
እነዚህ ቃላት ሕዝቡ ጣዖታቱን እንዲያቃጥሉ እግዚአብሔር ለምን እንደፈለገ ይነግሩናል። “አምላካችሁ እግዚአብሔር በጣም ስለሚጠላው ይህንን አድርጉ”
“መጥላት” እና “መጸየፍ” የሚሉት ቃላት መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ሆኖ ሳለ ለጥላቻው ጥልቅነት አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “ፈጽመህ ትጠላዋለህ” (See: Doublet)
እግዚአብሔር አንድን ነገር መርገሙና ሊያጠፋው መማሉ ነገሩን ከየትኛውም ነገር ለይቶ እንደሚያስቀምጠው ሆኖ ተነግሯል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እርሱን እግዚአብሔር ለጥፋት ለይቶ አስቀምጦታል” (See: (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊድምፅ የሚለውን ተመልከት))
“አንተ” እና “የአንተ” የሚሉት አገባቦች በሙሉ እንዲሁም ግሦቹ ብዙ ቁጥር ናቸው። (See: Forms of You)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ማስታወስ አለብህ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“40 ዓመታት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ምን ያህል ደካማና ኃጢአተኛ እንደሆንክ ሊያሳይህ”
“ለመግለጥ” ወይም “ለማሳየት”
ልብ የሰው ባህርይ ምሳሌ ነው። አ.ት፡ “ምን ዓይነት ሕዝብ እንደሆንክ” ወይም “ባህሪህን እንዴት መግለጥ እንዳለብህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እግዚአብሔር ምን ያህል ደካማና ኃጢአተኛ መሆንህን አሳየህ”። በዘዳግም 8፡2 ላይ “ትሁት ሊያደርግህ” የሚለው ቃል እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት።
“እንድትበላው መናን ሰጠህ”
እዚህ ጋ “እንጀራ” የሚወክለው ሁሉንም የምግብ ዓይነት ነው። አ.ት፡ “ሰዎች በሕይወት ለመኖር እንዲችሉ የሚፈልጉት ምግብ ብቻ አይደለም” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “የእግዚአብሔር አፍ” በፈሊጣዊ አነጋገር እግዚአብሔር የሚናገረው ቃል ማለት ነው። አ.ት፡ “ሰዎች በሕይወት መኖር እንዲችሉ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ መታዘዝ አለባቸው” ወይም “ሰዎች በሕይወት መኖር እንዲችሉ እግዚአብሔር የሚነግራቸውን መፈጸም አለባቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ “ማስታወስ” የሚገባቸው የመጨረሻው ንብረታቸው ነው (ዘዳግም 8፡2)
“40 ዓመታት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በዘዳግም 8፡1-2 የሚጀምረውን የትዕዛዛቱን ዝርዝር የሚቀጥል ነው።
እዚህ ጋ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነው “ልብ” የሚወክለው የአንድን ሰው አሳብና ማስተዋል ነው። አ.ት፡ “አስተውል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ከ -- ምድር” ወይም “ -- ያላትን ምድር”
ይህ ምጸታዊ አነጋገር በአዎንታዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የተትረፈረፈ ምግብ የምታገኝበትን ምድር” (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የምትፈልገውን ሁሉ የምታገኝበት” (ድርብ አሉታዊ የሚለውን ተመልከት)
ድንጋዮቹ በብረት ማዕድን የተሞሉ ናቸው። የብረት ማዕድን ሰይፍና ማረሻ ለመሥራት የሚያገለግል ጠንካራ ብረት ነው።
“የመዳብ ማዕድን ታወጣለህ”። መዳብ የቤት ውስጥ መገልገያዎችን ለመሥራት የሚያገለግል ለስለስ ያለ ብረት ነው።
“እስክትጠግብ ድረስ የምትበላው በቂ ምግብ ይኖርሃል”
“ታመሰግናለህ” ወይም “ምስጋናን ታቀርባለህ”
“ትዕዛዞቹን መጠበቅህን አታቁም” ወይም “ትዕዛዛቱን መጠበቅህን ቀጥል”
“የምትበላው በቂ ምግብ በሚኖርህ ጊዜ”
እዚህ ጋ “ልብ” የሚወክለው ውስጠኛውን ሰው ነው። መታበይና ከእንግዲህ እግዚአብሔርን ያለመታዘዝ እንደ ሰው ልብ መነሣሣት ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ትታበያለህ፣ ከእንግዲህም እግዚአብሔርን አትታዘዝም” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የከብትህ፣ የበግና የፍየል መንጋህ”
በቁጥር እጅግ መጨመር
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በጣም ብዙ ነገሮች አሉህ” ወይም “በጣም ብዙ ንብረት አለህ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” የሚወክለው ውስጠኛውን ሰው ነው። መታበይና ከእንግዲህ እግዚአብሔርን ያለመታዘዝ እንደ ሰው ልብ መነሣሣት ሆኖ ተነግሯል። በዘዳግም 8፡12 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ትታበያለህ፣ ከእንግዲህም እግዚአብሔርን አትታዘዝም” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ለእስራኤላውያን ስለ እግዚአብሔር የሚያውቁትን ማስታወስ ጀምሯል (ለይቶ ማሳወቅ ማሳወቅን ወይም ማስታወስን ሲቃረን የሚለውን ተመልከት)
ይህ በግብፅ በባርነት የነበሩበትን ጊዜ የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ባሪያዎች ከነበራችሁበት ስፍራ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ለእስራኤላውያን ስለ እግዚአብሔር የሚያውቁትን ማስታወስ ቀጥሏል (ዘዳግም 8፡14)። (ለይቶ ማሳወቅ ማሳወቅን ወይም ማስታወስን ሲቃረን የሚለውን ተመልከት)
“የመራህ እግዚአብሔር … ያመጣህ እግዚአብሔር … እግዚአብሔር መገበህ”
“መርዘኛ እባብ”
ይህ ሐረግ ልክ ሰው ውሃ በሚፈልግበት ጊዜ እንደሚጠማ ምድሪቱ መጠማቷን ይገልጻል። አ.ት፡ “ደረቅ ምድር” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
“ሊረዳህ” ወይም “ለአንተ መልካም ስለነበረ”
ይህ ምናልባት ሰዎች ልባቸው “በሚታበይበት” እና “እግዚአብሔርን በሚረሱበት” ጊዜ የሚያደርጉት ሦስተኛው ነገር ነው። (ዘዳግም 8፡14)። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚያመለክተው የአንድን ሰው ኃይል ወይም ችሎታ ነው። አ.ት፡ “እኔ በጣም ብርቱና ኃይለኛ ስለሆንኩኝ ይህንን ሀብት አግኝቻለሁ” ወይም “እነዚህን ነገሮች ሁሉ በራሴ ኃይልና ችሎታ አግኝቻለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ትዕዛዝ ነው። አ.ት፡ “ነገር ግን አስታውስ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “እርሱ በዚህ መንገድ ያጸናል” ወይም 2) “በዚህ መንገድ እርሱ ሊያጸና የታመነ ነው”
“ስለዚህ ይችላል”
እንዲቆም ወይም እንዲኖር ማድረግ
“አሁን እንደሚያደርገው ሁሉ” ወይም “ቃል ኪዳኑን አሁን እንዳጸናው ሁሉ”
መከተል የመታዘዝ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ሌሎች አማልክቶችን ማገልገል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“አንተ” የሚሉት እነዚህ አገባቦች ሁሉ ብዙ ቁጥር ናቸው። (See: Forms of You)
“አስጠነቅቃችኋለሁ” ወይም “በምስክሮች ፊት እነግራችኋለሁ”
“ያለምንም ጥርጥር ትሞታላችሁ”
“በፊት ለፊታችሁ”
እዚህ ጋ “የእግዚአብሔር ድምፅ” ማለት እግዚአብሔር ያደርጉት ዘንድ ለሕዝቡ የሚነግራቸው ማለት ነው። አ.ት፡ “የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት ስላልታዘዛችሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እስራኤል” የሚለው ቃል የእስራኤልን ሕዝብ የሚመለከት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ ስማ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መሬታቸውን ለመውሰድ”
ይህ ከተሞቹ በጣም ሰፊና ጠንካራ በመሆናቸው ምክንያት ሕዝቡ መፍራታቸውን አጽንዖት ለመስጠት የተደረገ ግነት ነው። በዘዳግም 1፡28 ላይ ተመሳሳዩን ቃላት እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “ሰማይ የሚደርሱ የሚመስሉ ግንቦች ነበሯቸው” (ግነት እና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
በጣም ረጃጅምና ኃያላን የነበሩ የዔናቅ ሕዝብ ተወላጆች ናቸው። ተመሳሳዮቹን ቃላት በዘዳግም 1፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።(See: Assumed Knowledge and Implicit Information እና ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት የዔናቅ ልጆች ኃያላን በመሆናቸው ሰዎች ይፈሯቸው ነበር። ይህ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በዔናቅ ልጆች ፊት ራሱን መከላከል የሚችል አልነበረም” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ፀሐይ ከጠለቀችበት ጊዜ ጀምሮ ሳይሆን ቀናትና ሳምንታት ስለጀመሩባት ስለዚያች ቀን ማለቱ ነው።
እግዚአብሔር የሌሎች ሕዝቦችን ሰራዊት ለማጥፋት የሚችል ኃያል ነው። (See: Simile)
“ልትቆጣጠራቸው እንድትችል ደካማ ያደርጋቸዋል”
እዚህ ጋ “በልብህ” ማለቱ “በአሳብህ” ለማለት ነው። አ.ት፡ “በራስህ አታስብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሌሎች ሕዝቦችን አሳዶ ሲያስወጣቸው”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። “ዘወትር የምታስበውና የምትመኘው ትክክለኛውን ነገር ስለሆነ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ቃሉ” የሚለው ፈሊጣዊ በሆነ አነጋገር የሚያመለክተው እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ ነው። አ.ት፡ “ተስፋውን ይፈጽም ዘንድ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አብርሃም፣ ይስሐቅና ያዕቆብ ሙሴ ለሚናገራቸው ሰዎች “አባቶቻቸው” ናቸው።
ሙሴ በማስታወስ አስፈላጊነት ላይ አጽንዖት ለመስጠት ተመሳሳዩን ትዕዛዝ በአዎንታዊና በአሉታዊ ቃላት ይደግማቸዋል። አ.ት፡ “ለማስታወስ ተጠንቀቅ” (See: Doublet)
እዚህ ጋ “አንተ” የሚያመለክተው ከሙሴ ጋር ያሉትንና በተጨማሪም በቀደመው ትውልድ የነበሩትን እስራኤላውያንን ነው። (See: Forms of You)
“አንተ” የሚሉት ሁሉም አገባቦች ብዙ ቁጥር ናቸው። (See: Forms of You)
ይህ የሚያመለክተው የዮርዳኖስ ወንዝ ሸለቆን ነው።
እዚህ ጋ “የድንጋይ ጽላቶች” ይኸውም እግዚአብሔር አሥሩን ትዕዛዛት የጻፈባቸውን መሆኑን ሁለተኛው ሐረግ ግልጽ ያደርጋል። (See: Parallelism)
“40 days and 40 nights” “40 ቀንና 40 ሌሊት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ለእናንተ የነገራችሁን እነዚያኑ ቃላት በእነርሱ ላይ ጻፋቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር እንደ ሰው በእሳት መካከል ቆሞ በታላቅ ድምፅ የተናገረ ይመስል ነበር።
የነገር ስም የሆነው “ጉባዔ” እንደ ግሥ “በአንድነት መሰብሰብ” ተብሎ ሊገለጽ ይችላል። አ.ት፡ “እናንተ እስራኤላውያን ሁላችሁ መጥታችሁ በአንድ ስፍራ በተገናኛችሁበት ቀን” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“40 ቀንና 40 ሌሊት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሁለቱን የድንጋይ ጽላቶች” የተባሉት እግዚአብሔር አሥሩን ትዕዛዛት የጻፈባቸውን መሆኑን ሁለተኛው ሐረግ ግልጽ ያደርጋል። (See: Parallelism)
“ሕዝብህ … የተሳሳተ ነገር እያደረጉ ነው” እነዚህን ቃላት በዘዳግም 4፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
ሙሴ የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት መጠበቅን በመንገድ ላይ ከመሄድ ጋር አመሳስሎ ይናገራል። አ.ት፡ “ትዕዛዞቼን እምቢ ማለት ጀምረዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ስማቸው ፈጽሞ እንዲጠፋ አደርጋለሁ” ወይም “ማንም እንዳያስታውሳቸው ሁሉንም እገድላቸዋለሁ”። ተመሳሳዩን ሐረግ በዘዳግም 7፡24 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
እዚህ ጋ “ተመለከትሁ” የሚለው ቃል ሙሴ ባየው ነገር መደነቁን ያሳያል።
የእስራኤል የቀደመው ትውልድ ያመልኩት ዘንድ የብረት ጥጃ እንዲሠራላቸው አሮንን ጠየቁት። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ሙሴ የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት መጠበቅ በመንገድ ላይ ከመሄድ ጋር አመሳስሎ ይናገራል። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 9፡12 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
እዚህ ጋ “ዐይኖቻችሁ” የእስራኤልን ሕዝብ የሚወክል ምሳሌ ነው። አ.ት፡ “እዚያው በፊት ለፊታችሁ ሰባበርኳቸው” ወይም “ልታዩአቸው በምትችሉበት ስፍራ ሰባበርኳቸው” (See: Synecdoche)
“በመሬት ላይ በግምባሬ ወደቅሁ”። ይህ እግዚአብሔር ታላቅ እንደሆነና ሙሴ ምንም እንዳይደለ ማሳያ መንገድ ነው።
“40 ቀንና 40 ሌሊት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ቁጣና ጽኑ ቅሬታ” የሚሉት ቃላት እግዚአብሔር ስለ ተቆጣና ቅር ስለተሰኘ ሊያደርግ ያለውን የሚያመለክቱ ፈሊጣዊ አነጋገሮች ናቸው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በእናንተ ተቆጥቶ ነበር -- በእናንተ ላይ እጅግ አዝኖ ነበር -- እስኪያጠፋችሁ ድረስ ተቆጥቶ ነበር፣ እኔም ስለሚያደርገው ነገር ፈርቼ ነበር”
ሙሴ ምናልባት ሌሎች ሰዎች ሥራውን በቀጥታ እንዲሠሩት አዝዟቸው ይሆናል። አ.ት፡ “የሚወስዱ … የሚያቃጥሉ … የሚሰብሩ … የሚፈጩ … የሚበትኑ ሰዎች ነበሩኝ”
እዚህ ጋ የሠሩት የወርቅ ጥጃ ራሱ የእነርሱ “ኃጢአት” መሆኑ ተመልክቷል። አ.ት፡ “በኃጥአተኝነት የሠራችሁት ጥጃ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የእስራኤል ሕዝብ በምድረ በዳ በነበሩበት ጊዜ የሄዱባቸው የተለያዩ ቦታዎች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሊሰጣቸው የነገራቸው ምድር በኮረብታዎቹ ላይ ያለ ሲሆን እነርሱ የነበሩት ቆላው ላይ ነው፣ ስለዚህ ያገኙት ዘንድ ወደ ኮረብታዎቹ መውጣት ነበረባቸው።
“ትዕዛዝ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ራሱን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በእግዚአብሔር ላይ አመፃችሁ፤ ትዕዛዙንም አልጠበቃችሁም” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ድምፁን” ማለት እግዚአብሔር ተናግሮችት የነበረውን ነው። አ.ት፡ “የተናገረውን ታዘዙት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ልመራችሁ ከጀመርኩበት ጊዜ አንሥቶ”። አንዳንድ ትርጉሞች “ካወቃችሁ ጊዜ ጀምሮ”፣ ለመጀመሪያ ጊዜ እግዚአብሔር እነርሱን ያወቀበት ቀን በሚል ይነበባሉ
“በመሬት ላይ በግምባሬ ተደፋሁ”። ይህንን በዘዳግም 9፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“40 ቀንና 40 ሌሊት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ገንዘብ በመክፈል ከባርነት ነጻ እንዳደረጋቸው በሚመስል መልኩ ሙሴ ይናገራል። አ.ት፡ “አድነሃቸዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ታላቅነት” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ታላቅ ኃይል የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በታላቅ ኃይልህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ብርቱ እጅ” የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ኃይል ነው። ተመሳሳዮቹን ቃላት በዘዳግም 4፡34 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “በብርቱ ኃይልህ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “አስታውስ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ያ ምድር” የሚሉት ቃላት የግብፅን ሕዝብ የሚያመለክቱ ፈሊጣዊ አነጋገሮች ናቸው። “ስለዚህ የግብፅ ሰዎች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሊሉ ይችላሉ”
እነዚህ ሐረጎች መሠረታዊ አሳባቸው አንድ ሆኖ ሕዝቡን ለማዳን እግዚአብሔር በተጠቀመበት ታላቅ ኃይሉ ላይ አጽንዖት ይሰጣሉ። (See: Doublet)
“ጸሎቴን ከጨረስኩ በኋላ”
ይህ የሚያመለክተው ሙሴ የሰበራቸውን የመጀመሪያዎቹን ጽላቶች ስብስብ ነው። አ.ት፡ “ቀድሞ በነበሩህ ጽላቶች” (See: Ellipsis እና ደረጃን አመልካች ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሲና ተራራን ያመለክታል።
ይህ የሚያመለክተው ሙሴ የሰበራቸውን የመጀመሪያዎቹን ጽላቶች ስብስብ ነው። አ.ት፡ “ቀድሞ በነበሩኝ ጽላቶች” (Ellipsis እና ደረጃን አመልካች ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ወደ ሲና ተራራ ወጣ”
እግዚአብሔር እንደ ሰው በእሳት መካከል ቆሞ በታላቅ ድምፅ የሚናገር ይመስል ነበር። ይህንን በዘዳግም 9፡10 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የነገር ስም የሆነው “ጉባዔ” “በአንድነት መሰብሰብ” በሚል ግሥ መነገር ይችላል። ይህንን በዘዳግም 9፡10 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እዚህ ጋ “እኔ” የሚያመለክተው ሙሴን ነው።
x
ይህ የእስራኤል ሕዝብ ወዴት እንደተጓዙ ዳራዊ መረጃ ይሰጣል። አሮንን በሞሴራ ተፈጥሮአዊ ሞት መሞቱን ደግሞ ያስታውቃል። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የእስራኤል ሕዝብ በምድረ በዳ በነበሩበት ጊዜ የሄዱባቸው የተለያዩ ቦታዎች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ተርጎሚው፣ “’ብኤሮት ብኔያዕቃን’ የሚለው ስም ‘የያዕቃን ሰዎች የውሃ ጉድጓድ’ ማለት ነው” የሚል የግርጌ ማስታወሻ መጨመር ይኖርባቸው ይሆናል።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እርሱን የቀበሩት በዚያ ነው” ወይም “እስራኤላውያን በዚያ ቀበሩት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአሮን ልጅ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። “እግዚአብሔር የሚያዘውን መስዋዕት እንዲያቀርብ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ስም” ሥልጣንን ያመለክታል። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር ተወካዮች ሆነው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ዛሬ እንደሚያደርጉት”
የሌዊ ነገድ ወደዚያ በደረሱ ጊዜ ከተስፋይቱ ምድር ድርሻቸውን አልተቀበሉም። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም በይበልጥ ግልጽ መደረግ ይችል ይሆናል።(See: Assumed Knowledge and Implicit Informa- tion)
እግዚአብሔር ሌዊና ተወላጆቹ ከእርሱ ጋር ስለሚኖራቸው የተለየ ዝምድና ሲናገር ራሱን ሊወርሱት እንደሚችሉ አንዳች ነገር አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “እነርሱ የሚኖራቸው እግዚአብሔር ነው” ወይም “እግዚአብሔር እርሱን እንዲያገለግሉት ይፈቅድላቸዋል፣ በዚያም አገልግሎት የሚያስፈልጋቸውን ያቀርብላቸዋል”
እዚህ ጋ፣ ሙሴ እስራኤላውያንን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “የአንተ” የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
“ለሌዊ ነገድ ተናገራቸው”
“አንደኛ” የአንድ መደበኛ ቁጥር ነው። እዚህ ጋ፣ ሙሴ ለመጀመሪያ ጊዜ የድንጋይ ጽላቶችን ከእግዚአብሔር ለመቀበል ወደ ሲና ተራራ የወጣበትን ያመለክታል” (መደበኛ ቁጥር የሚለውን ተመልከት)
“40 ቀንና 40 ሌሊት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እስራኤላውያንን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ” የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
“ምድሪቱን ውሰድ” ወይም “ምድሪቱን ተረከብ”
ይህ የሚያመለክተው አብርሃምን፣ ይስሐቅንና ያዕቆብን ነው።
“የምሰጥህን፣ ለአባቶቻቸው”
እዚህ ጋ “እስራኤል” የሚለው በፈሊጣዊ አነጋገር የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል። አ.ት፡ “አሁንም፣ የእስራኤል ሕዝብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ የእስራኤልን ሕዝብ ለማስተማር በጥያቄ ይጠቀማል። ይህ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አምላክህ እግዚአብሔር እንድታደርገው የሚፈልገው ይህንን ነው፤ መልካም እንዲሆንልህ ትፈራው ዘንድ” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔርን መታዘዝ በመንገድ ላይ እንደመሄድ መሆኑን ሙሴ ይናገራል። አ.ት፡ “ትዕዛዙን ሁሉ ትጠብቅ ዘንድ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ልብ” እና “ነፍስ” የሰውን ውስጣዊ ማንነት የሚመለከት ፈሊጣዊ ንግግር ነው። እነዚህ ሁለት ሐረጎች “በፍጹም” ወይም “በቅንነት” ለማለት በአንድነት ጥቅም ላይ ውለዋል። እነዚህን ሐረጎች በዘዳግም 4፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Doublet የሚለውን ተመልከት)
“ልነግርህ ያለሁት እውነትና ጠቃሚ ስለሆነ ለ -- አስተውል”
እነዚህ ቃላት ሁለት ጽንፎች ተጣምረው በሁሉም ቦታ ያሉ ሁሉም ነገሮች የእግዚአብሔር መሆናቸውን ያሳያሉ። (See: Merism)
ይህ በሰማያት ያሉትን ከፍ ያሉ ስፍራዎች ያመለክታሉ። በሰማያት ያሉ ነገሮች በሙሉ የእግዚአብሔር ናቸው።
እዚህ ጋ፣ “አንተ” የሚለው ቃል እስራኤላውያንን በሙሉ የሚመለከት በመሆኑ ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
“በዚህ ምክንያት”
“ሸለፈት” የሚለው ቃል በመገረዝ ጊዜ የሚወገደውን የወንድ አካል ሽፋን ያመለክታል። እዚህ ጋ፣ ሙሴ የሚያመለክተው መንፈሳዊ መገረዝን ነው። ይኸውም፣ ሕዝቡ ከሕይወታቸው ኃጢአትን ማስወገድ አለባቸው ማለት ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ገናናው እግዚአብሔር” ወይም “ብቸኛው እውነተኛ አምላክ”
“ገናናው ጌታ” ወይም “ታላቁ ጌታ”
“ሰዎች እንዲፈሩ የሚያደርጋቸው”
“ሰዎች አባት የሌላቸውን በፍትሐዊነት እንዲይዙ እግዚአብሔር ያረጋግጣል”
እነዚህ ወላጆቻቸው የሞቱባቸውና የሚንከባከባቸው ዘመድ የሌላቸው ልጆች ናቸው።
እውነተኛ መበለት ባሏ የሞተባትና በእርጅና ዕድሜዋ የሚረዳት ልጅ የሌላት ሴት ናት።
“በዚህ ምክንያት”
“ልታመልከው የሚገባህ እርሱን ነው”
ከእግዚአብሔር ጋር መልካም ግንኙነት መኖርና በእርሱ ላይ ሙሉ በሙሉ መታመን ከእግዚአብሔር ጋር መጣበቅ በሚል መልኩ ተነግሯል። አ.ት፡ “በእርሱ ላይ መታመን አለብህ” ወይም “ልትታመንበት የሚገባህ በእርሱ ላይ ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በእግዚአብሔር ስም መማል ማለት እግዚአብሔርን የተደረገው መሐላ መሠረት ወይም ኃይል ማድረግ ማለት ነው። እዚህ ጋ፣ “ስም” የሚወክለው እግዚአብሔርን ራሱን ነው። በዘዳግም 6፡13 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ትምላለህ፣ እግዚአብሔር እንዲያጸናውም ትጠይቀዋለህ” ወይም “በምትምልበት ጊዜ ስሙን ትጠራለህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ዐይኖች” የሚያመለክተው የሰውን ሁለንተና ነው። አ.ት፡ “አንተ ራስህ ያየኸውን” (See: Synecdoche)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች 1) “ልታመሰግን የሚገባህ እርሱን ነው” ወይም 2) “አንተ ስለምታመሰግነው ሌሎች ሕዝቦች ያመሰግኑሃል”
“በስተደቡብ ወደ ግብፅ ወረዱ” ወይም “ወደ ግብፅ ሄዱ”
“70 ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከሙሴ ጋር የነበሩት እስራኤላውያን ቁጥራቸው እጅግ ብዙ እንደነበር አጽንዖት ይሰጣል። አ.ት፡ “መቁጠር ከምትችለው በላይ” (See: Simile)
“ሁልጊዜ ታዘዝ”
“ያልተለማመዱት”
እዚህ ጋ፣ “ጽኑ እጅ” እና “የተዘረጋች ክንድ” የተባሉት የእግዚአብሔርን ኃይል የሚያመለክቱ ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 4፡34 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “ወይም ጽኑ ኃይሉን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በግብፅ ውስጥ”
እዚህ ጋ፣ “ሀገር” የሚወክለው ሕዝቡን ነው። አ.ት፡ “በሕዝቡ ሁሉ ላይ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እግዚአብሔር ያደረገውን ልጆቻችሁም ቢሆኑ አላዩም”
“በግብፅ ወታደሮች”
እዚህ ጋ “እናንተ” ማለት ከ40 ዓመታት በፊት የነበሩትን እስራኤላውያን ማለት ነው።
ይህ ማለት ሙሴ ወደ ከነዓን ከመሻገራቸው በፊት ሲናገራቸው የነበረበት ከዮርዳኖስ ሸለቆ አጠገብ ያለ ሜዳ ነው።
ሙሴ የሚያመለክተው ዳታንና አቤሮን በሙሴና በአሮን ላይ ያመፁበትን ያለፈውን ጊዜ ሁነት ነው። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም በይበልጥ ግልጽ መደረግ ይችላል። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“የሮቤል ተወላጆች”
እግዚአብሔር ምድሪቱ ተሰንጥቃ ሰዎች እንዲወድቁበት ማድረጉ ምድር አፍ እንዳላትና ሰዎችን የመዋጥ ችሎታ እንዳላት ተደርጎ ተነግሯል። (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው አገልጋዮቻቸውንና እንስሶቻቸውን ነው።
ይህ ማለት በዳታን፣ በአቤሮን፣ በእንስሶቻቸውና በንብረታቸው ላይ ስለሆነው ነገር የእስራኤል ሕዝብ በሙሉ ምስክሮች ናችው።
እዚህ ጋ “ዐይኖች” የሚወክሉት የሰውን ሁለንተና ነው። አ.ት፡ “ነገር ግን እናንተ አይታችኋል” (See: Synecdoche)
“ምድሪቱን መውሰድ
የእስራኤል ሕዝብ የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻግረው ወደ ከነዓን መግባት ስለነበረባቸው “የምትገቡባት” የሚለው ሐረግ ጥቅም ላይ ውሏል።
ረጅም ቀናት ረጅም ዕድሜን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 4፡26 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ረጅም ዘመን መኖር እንድትችል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በዘዳግም 6፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የተትረፈረፈ ወተትና ማር የሚፈስባት ምድር” ወይም “ለከብት ዕርባታና ለእርሻ ምርጥ የሆነ ምድር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች 1) “እግር” ወደ እርሻዎቹ ውሃ የመሸከምን ከባድ ሥራ የሚወክል ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ውሃ ለማጠጣት ምድከሙን” ወይም 2) ውሃ የጠጣውን እርሻ በእግሮቻቸው መገልበጥ ነበረባቸው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የአትክልት ስፍራ” ወይም “የልዩ ልዩ አትክልት ስፍራ”
ምድሪቱ ብዙ ዝናብ መቀበሏና መምጠጧ ልክ ምድሪቱ ውሃውን እንደምትጠጣው ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ከሰማይ የሚወርደው ዝናብ የተትረፈረፈ ውሃ ይሰጣታል” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ዐይኖች” የሚወክሉት ትኩረትንና ክብካቤን ነው። አ.ት፡ “አምላክህ እግዚአብሔር ዘወትር ይመለከታታል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “መጀመሪያ” እና “መጨረሻ” የሚሉት ሁለት ጽንፎች በአንድነት ጥቅም ላይ የዋሉት ዓመቱን በሙሉ ለማለት ነው። አ.ት፡ “ሙሉውን ዓመት ባለማቋረጥ” (See: Merism)
ይህ ማለት እስራኤላውያን እግዚአብሔር ያዘዛቸውን ከታዘዙ እርሱ የሰጣቸውን ተስፋ ይፈጽምላቸዋል።
እዚህ ጋ “እኔ” የሚያመለክተው ሙሴን ነው።
“በሙሉ ልብህ” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ “በፍጹም” ማለት ሲሆን “በ . . . ነፍስህ” ማለት “በሁለንተናህ” ማለት ነው። እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው። ይህንን በዘዳግም 4፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “በሁለንተናህ” ወይም “በሙሉ ኃይልህ” (የአነጋገር ዘይቤ እና Doublet የሚለውን ተመልከት)
“በተገቢው ወቅት በምድርህ ላይ ዝናብ እንዲዘንብ አደርጋለሁ”
እዚህ ጋ “እኔ” የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው። ይህ በሦስተኛ መደብ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይሰጣችኋል” ወይም “እርሱ ይሰጣችኋል”
ይህ የሚያመለክተው በመጀመሪያ በዘር ወቅት የሚዘንበውን ዝናብና ሰብሉን ለምርትነት የሚያበቃውን ዝናብ ነው። አ.ት፡ “የመከርንና የፀደይን ዝናብ” ወይም “ዝናብን በወቅቱ”
“ተጠንቀቁ” ወይም “ልብ በሉ”
እዚህ ጋ “ልብ” የሚወክለው የአንድን ሰው ምኞት ወይም አሳብ ነው። ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ምኞታችሁ እንዳያታልላችሁ” ወይም “ራሳችሁን እንዳታታልሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔርን መተውና ሌሎች አማልክትን ማምለክ ሰው በአካሉ ከእግዚአብሔር ተለይቶ በሌላ አቅጣጫ እንደሚሄድ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ሌሎች አማልክትን ማምለክ ትጀምራላችሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእግዚአብሔር መቆጣት መንደድ እንደ ጀመረ እሳት ተደርጎ ተነግሯል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ስለዚህ እግዚአብሔር በእናንተ ላይ እንዳይቆጣ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ዝናብ ከሰማይ እንዳይወርድ ማድረጉ እርሱ ሰማይን እንደሚዘጋ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “በምድሪቱ ላይ ሰብል እንዳይበቅል ዝናብ ከሰማይ እንዳይዘንብ እንዳያደርግ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ የሚያዝዘውን ዘወትር የሚያስብና የሚያመዛዝን ሰው ልቡና ነፍሱ መያዣ ዕቃ እንደሆኑና የሙሴ ቃላት መያዣውን እንደሚሞላ አንዳች ይዘት ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ አ.ት፡ “የምነግራችሁን እነዚህን ቃላት ለማስታወስ በጣም ተጠንቀቁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የሰጠኋችሁን እነዚህን ትዕዛዛት”
እዚህ ጋ “ልብ” እና “ነፍስ” የሚወክሉት የአንድን ሰው አዕምሮ ወይም አሳብ ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እነዚህን ቃላት እሰሯቸው”። ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር በብራና ላይ የሚጽፍን፣ ብራናውን በትንሽ ኪስ መሰል ማስቀመጫ የሚከተውንና የሚያስረውን ሰው ይወክላል። ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር በሌላ መልኩ ሕዝቡ የሙሴን ትዕዛዛት ለመታዘዝ መጠንቀቅ አለበት የሚል ትርጉም ያለው ዘይቤአዊ አነጋገር ሊሆን ይችላል። ተመሳሳዮቹን ሐረጎች በዘዳግም 6፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሕጌን እንድታስታውስ እንደሚያደርግህ አንዳች ነገር”
“ቃሎቼ በዐይኖችህ መካከል እንደ ክታብ ይሆኑልህ”። ይህ የሙሴን ቃላት በብራና ላይ የሚጽፍ፣ ብራናውን በትንሽ ኪስ መሰል ማስቀመጫ የሚከትና በዐይኖቹ መካከል የሚያስርን ሰው የሚወክል ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር በሌላ መልኩ ያ ሰው ሙሴ የሚያዘውን ትዕዛዝ ሁሉ ለመታዘዝ መጠንቀቅ አለበት የሚል ትርጉም ያለው ዘይቤአዊ አነጋገር ሊሆን ይችላል። በዘዳግም 6፡8 ላይ ተመሳሳዮቹን ሐረጎች እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አንድ ሰው በግምባሩ ላይ የሚያስራቸው ጌጣ ጌጦች
“በቤትህ” እና “በመንገድ” የሚሉትን የተለያዩ ቦታዎች መጠቀምና ተቃራኒዎቹ “ስትተኛ” እና “ስትነሣ” ሁልጊዜ በሁሉ ቦታ ማለትን ይወክላሉ። የእስራኤል ሕዝቦች በየትኛውም ጊዜና በየትኛውም ቦታ የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት ማጥናትና ለልጆቻቸው ማስተማር ነበረባቸው። (See: Merism)
እነዚህን ቃላት በዘዳግም 6፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር አንተንና ልጆችህን ረጅም ዕድሜ እንድትኖሩ እንዲያደርጋችሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ አብርሃምን፣ ይስሐቅንና ያዕቆብን ያመለክታል።
ሕዝቡ በምድሪቱ የሚኖሩበት ዘመን ሰማይ ከምድር በላይ ለምን ያህል ጊዜ ከመቆየቱ ጋር ተነጻጽሯል። ይህ “ለዘላለም” ብሎ የመናገር መንገድ ነው። አ.ት፡ “ለዘላለም የእነርሱ እንዲሆን ሊሰጣቸው” ወይም “በዚያ ለዘላለም እንዲኖሩ ለመፍቀድ” (See: Simile)
“ያዘዝኳችሁን ሁሉ ለመፈጸም ብትጠነቀቁ”
አንድ ሰው እንዴት መኖርና ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር መፈለጉ እንደ እግዚአብሔር መንገድ ወይም ጎዳና ተደርጎ ተነግሯል። አንድ ሰው እግዚአብሔርን ሲታዘዝ በእግዚአብሔር መንገድ ወይም ጎዳና እንደሄደ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ከእግዚአብሔር ጋር የመልካም ግንኙነት መኖርና ሙሉ በሙሉ በእርሱ ላይ መታመን አንድ ሰው ከእግዚአብሔር ጋር እንደሚጣበቅ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “በእርሱ ለመታመን” ወይም “ከእርሱ ጋር መልካም ግንኙነት እንዲኖር”። ተመሳሳዮቹ ቃላት በዘዳግም 10፡20 ላይ እንዴት እንደተተረጎሙ ተመልከት። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሀገሮች” የሚወክሉት ቀድሞ በከነዓን ይኖሩ የነበሩትን የሕዝብ ወገኖች ነው። አ.ት፡ “ከእናንተ በፊት የነበሩትን እነዚህን የሕዝብ ወገኖች ሁሉ፣ ከሕዝብ ወገኖች ምድሪቱን ትወስዳላችሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእስራኤል ሰራዊት በከነዓን ከሚኖሩት የሕዝብ ወገኖች ይልቅ ጥቂትና ደካማ ቢሆኑም እንኳን የእስራኤል ሕዝብ ድል እንዲያደርጉ እግዚአብሔር ያስችላቸዋል።
እዚህ ጋ “የእግራችሁ ጫማ” የሚወክለው የሰውን ሁለንተና ነው። አ.ት፡ “የምትሄዱበት ስፍራ ሁሉ” (See: Synec- doche)
“ከኤፍራጥስ ወንዝ”
“በፊታችሁ መቆም” የሚለው ሐረግ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ማንም ሊያስቆማችሁ አይችልም” ወይም “ማንም ሊቃወማችሁ አይችልም”
እግዚአብሔር ሕዝቡ በጣም እንዲፈሩ ማድረጉ ፍርሐትና ድንጋጤን እርሱ እንደ ዕቃ በሕዝቡ ላይ እንደሚያኖራቸው በመሰለ መልኩ ተነግሯል። አ.ት፡ “አምላካችሁ እግዚአብሔር በምትሄዱበት ስፍራ ሁሉ ሕዝቡ እንዲፈሯችሁ ያደርጋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ፍርሐት” እና “ድንጋጤ” የሚሉት ቃላት ትርጉማቸው ተመሳሳይ ሲሆን የፍርሐቱ መጠን ላይ አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “ከእናንተ የተነሣ ከባድ ፍርሐት” (See: Doublet)
እዚህ ጋ “ምድሪቱ” የሚለው በምድሪቱ ላይ የሚኖሩትን ሰዎች በሙሉ የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በምትሄዱበት ስፍራ ሁሉ በሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ላይ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ልብ በሉ”
እግዚአብሔር እንዲባርካቸው ወይም እንዲረግማቸው ይፈልጉ እንደሆነ ሕዝቡ እንዲመርጡ መፍቀዱ በረከትና መርገም ሙሴ በፊታቸው እንደሚያስቀምጣቸው ቁሶች ተደርገው ተነግሮላቸዋል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እንዲባርካችሁ ወይም እንዲረግማችሁ ዛሬ መምረጥ አለባችሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “በረከት” እና “መርገም” በግሥነት ሊተረጎሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “… ካደረጋችሁ እግዚአብሔር ይባርካችኋል፣ … እግዚአብሔር ይረግማችኋል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ለሕዝቡ የሚነግራቸው የእግዚአብሔር ትዕዛዝ እንደ እግዚአብሔር መንገድ ወይም ጎዳና ሆነው ተነግረዋል። ለእግዚአብሔር ትዕዛዝ ያለመታዘዝ ሌሎች አማልክቶችን ለመከተል በሌላ አቅጣጫ ለመመለስ ከእግዚአብሔር በአካል እንደተለዩ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ሌሎች አማልክትን ለማምለክ ዛሬ እኔ የማዛችሁን ትዕዛዝ እምቢ ብትሉ ግን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው ሌሎች የሕዝብ ወገኖች የሚያመልኳቸውን አማልክት ነው። እስራኤላውያን ራሱን ስለገለጠላቸውና ኃይሉን ስለተለማመዱ እግዚአብሔርን ያውቁታል።
በረከቱ እና መርገሙ አንድ ሰው በተራሮች ላይ እንደሚያስቀምጣቸው ቁሶች ተደርገው ተነግሮላቸዋል። አ.ት፡ “ከእናንተ ጥቂቱ በገሪዛን ተራራ አናት ላይ ቆማችሁ እግዚአብሔር እንዲባርካችሁ የሚያስደርገውን ቃል ታውጃላችሁ፣ ሌሎቹ በጌባል ተራራ አናት ላይ በመቆም እግዚአብሔር እንዲረግማችሁ የሚያስደርገውን ቃል ያውጃሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምዕራብ የሚገኙ ተራሮች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እስራኤላውያን የሚገኙት ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምስራቅ ነው። ሙሴ እነዚህ ተራሮች የሚገኙባቸውን ስፍራዎች ለማስታወስ በጥያቄ መልክ ያቀርባል። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ተደርጎ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እንደምታውቁት ሞሬ የሚገኘው ከዮርዳኖስ ማዶ ነው” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምዕራብ”
“በምስራቅ”
“ጌልገላ አጠገብ” ይህ ምናልባት ኢያሪኮ ከተማ አጠገብ ያለው ስፍራ ላይሆን ይችላል። ምናልባት ሙሴ ሴኬም አቅራቢያ ያለውን ስፍራ እያመለከተ ይሆናል። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ በጌልገላ አቅራቢያ የሚገኙ የተቀደሱ ዛፎች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሙሴ በዘዳግም 12፡26 የሚሰጣቸው ሥርዓቶችና ሕግጋት ናቸው።
እነዚህ አዲስ ናቸው ማለት አይደለም። ሙሴ ከ40 ዓመታት በፊት የሰጣቸውን ሥርዓቶችና ሕግጋት እየከለሰላቸው ነው።
ሙሴ ለሕዝቡ የሚነግራቸው ሥርዓቶችና ሕግጋት በሕዝቡ ፊት እንደሚያስቀምጣችው ቁሶች ተደርጎ ተነግሮላቸዋል። አ.ት፡ “እኔ የምሰጣችሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መታዘዝ አለባችሁ”
“በምድር ላይ በምትኖሩበት” የሚለው ሐረግ አንድ ሰው በሕይወት እስካለ ደረስ የሚል የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “በሕይወት እስካላችሁ ድረስ” (የአነጋገርዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ማጥፋት አለባችሁ”
እዚህ ጋ “ሕዝቦች” የሚወክሉት በከነዓን የሚኖሩትን የሕዝብ ወገኖች ነው። አ.ት፡ “መሬታቸውን የምትወስዱባቸው የሕዝብ ወገኖች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የእነዚያን ሕዝቦች መሠዊያ ማፈራረስ አለባችሁ” ወይም “የእነዚያን ሕዝቦች መሠዊያዎች ማጥፋት አለባችሁ”
“ሰባብራችሁ ጣሉ” ወይም “ብትንትናቸውን አውጡ”
እዚህ ጋ “ስማቸውን” የሚወክለው “መታሰቢያቸውን” ነው። አ.ት፡ “ማንም እንዳያስታውሳቸው ፈጽማችሁ አጥፏቸው” ወይም “እነዚህን ሐሰተና አማልክት የሚወክል የትኛውንም ነገር አጥፉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሕዝቦች አማልክቶታቸውን የሚያመልኩባቸውን እያንዳንዱን ስፍራ ያመለክታል።
“እነዚያ ሕዝቦች አማልክቶቻቸውን እንዳመለኩ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ማምለክ የለባችሁም”
እዚህ ጋ “ስሙን” የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ራሱን ነው። እግዚአብሔር የሚኖርበትን አንድ ቦታ ይመርጣል፣ ሰዎች እርሱን ለማምለክ ወደዚያ ይመጣሉ። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ወደሚወስነው ስፍራ ለማምለክ ይሄዳሉ
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ሙሉ ሰውነትን ነው። አ.ት፡ “የምታቀርቡት ስጦታ” (See: Synecdoche)
“ስእለታችሁን የምትፈጽሙበትን ስጦታዎቻችሁን፣ የበጎ ፈቃድ ስጦታዎቻችሁን”። እነዚህ የስጦታ ዓይነቶች ናቸው።
ሕዝቡ ከእያንዳንዱ የቤት እንስሳው በመጀመሪያ የሚወለደውን ወንድ እንዲሰጡት እግዚአብሔር ይፈልጋል
ይህ የሚያመለክተው የእስራኤል ልጆች እንዲያመልኩበት እግዚአብሔር የሚመርጥላቸውን ስፍራ ነው።
እዚህ ጋ “እጃችሁ በነካው” የሚወክለው ሙሉውን ሰውና እርሱ የሠራውን ነው። አ.ት፡ “በሠራችሁት ሥራ ሁሉ ደስ ይበላችሁ” (See: Synecdoche)
“ዛሬ እዚህ እንደምናደርገው ማድረግ የለባችሁም”። ይህ ማለት በዚያ ወቅት ከሚያመልኩበት በተለየ ሁኔታ በተስፋይቱ ምድር ማምለክ ይኖርባቸዋል።
ዐይን ማየትን፣ ማየትም ማሰብን ወይም መወሰንን ይወክላል። አ.ት፡ “እያንዳንዱ የሚያደርገው ልክ ነው ብሎ የሚያስበውን ነው” ወይም “አሁን እያንዳንዱ የሚያደርገው ልክ ነው ብሎ የሚወስነውን ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ማረፊያ” የሚለው የነገር ስም እንደ ግሥ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ወደምታርፉበት ምድር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ የሚሰጣቸው ምድር አባት ለልጆቹ እንደሚተውላቸው ርስት ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ቋሚ ንብረት አድርጎ ወደሚሰጣችሁ ምድር” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው የከነዓንን ምድር ነው።
እግዚአብሔር የከነዓንን ምድር ለእስራኤል ሕዝብ መስጠቱ እርሱ ለልጆቹ ርስት እንደሚሰጣቸው አባት ተደርጎ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በዙሪያችሁ ካሉ ከጠላቶቻችሁ ሁሉ ሰላምን ይሰጣችኋል”
እዚህ ጋ “ስም” የሚወክለው እግዚአብሔርን ራሱን ነው። አ.ት፡ “አምላካችሁ እግዚአብሔር ለመኖር በሚመርጠው ስፍራ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ሙሉውን ሰው። አ.ት፡ “የምታቀርቡት ስጦታ” (See: Synecdoche)
“ስእለታችሁን ለመፈጸም የምታቀርቧቸውን የበጎ ፈቃድ ስጦታዎቻችሁን በሙሉ”
“በእግዚአብሔር ሀልዎት ደስ ይበላችሁ”
እዚህ ጋ “በሮች” የሚያመለክተው ከተማውን ራሱን ነው። አ.ት፡ “በከተማችሁ ውስጥ የሚኖረው ሌዋዊ” ወይም “ከእናንተ ጋር የሚኖረው ሌዋዊ” (See: Synecdoche)
እግዚአብሔር ለሌዋውያን ምንም መሬት ያለመስጠቱ እውነታ ለልጆቹ ርስት እንዳልሰጣቸው አባት ተደርጎ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እርሱ” የሚያመለክተው ሌዊን ነው። ሌዊ ተወላጆቹን በሙሉ ይወክላል። አ.ት፡ “ምንም ድርሻ የላቸውም” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ተጠንቀቁ”
“ደስ በሚያሰኛችሁ ስፍራ ሁሉ” ወይም “በምትፈልጉት ስፍራ ሁሉ”
የሚቃጠል ስጦታ መቅረብ ያለበት በመገናኛው ድንኳን ነው። የመገናኛው ድንኳን የት መደረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ራሱ ይመርጣል።
ሕዝቡ ለመሥዋዕት እንስሶችን ማረድ የሚችለው እግዚአብሔር በሚመርጠው ስፍራ ብቻ ነው። ለምግብ የሚሆኑ እንስሶችን በፈለጉበት ሁሉ ማረድ ይችላሉ። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም በይበልጥ ግልጽ መደረግ ይችላል። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information
እዚህ ጋ “በሮች” ከተማውን በሙሉ ይወክላሉ። አ.ት፡ “በከተማችሁ ውስጥ” ወይም “በቤታችሁ” (See: Synecdoche)
ለእግዚአብሔር አገልግሎት ተቀባይነት የሌለው ሰው በአካሉ ንጹሕ እንዳልሆነ ተደርጎ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ለእግዚአብሔር አገልግሎት ተቀባይነት ያለው ሰው በአካሉ ንጹሕ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ በፍጥነት መሮጥ የሚያስችል ቀጭንና ረጅም እግሮች ያሏቸው የዱር እንስሶች ናቸው። አ.ት፡ “አጋዘንና ድኩላ” (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
ደም ሕይወትን ስለሚወክል ሕዝቡ ደሙን ከምግባቸው ጋር እንዲበሉት እግዚአብሔር አልፈቀደላቸውም። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እዚህ ጋ “በሮች” የሚወክሉት መላውን ከተማ ይወክላሉ። አ.ት፡ “በከተማህ ውስጥ” ወይም “በቤትህ ውስጥ” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ሙሉውን ሰው። አ.ት፡ “ለእግዚአብሔር የምታቀርበውን የትኛውንም ስጦታ” (See: Synecdoche)
“ስጦታዎቻችሁን ትበላላችሁ”
“በእግዚአብሔር ሀልዎት”
እዚህ ጋ “በር” የሚወክለውን መላውን ከተማ ነው። አ.ት፡ “በከተማችሁ ውስጥ የሚኖር ሌዋዊ ሁሉ” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “እጅህን የምታኖርበት” የሚወክለው ሙሉውን ሰውና እርሱ የሚሠራውን ነው። አ.ት፡ “ስላሠራኸው ሥራ ሁሉ ደስ ይበልህ” (See: Synecdoche)
“ተጠንቀቅ”
ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በሚገባ ጠብቀው” (ድርብ አሉታ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ስም” የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ራሱን ነው። እርሱ የሚኖርበትንና ሕዝቡ እርሱን ለማምለክ የሚመጣበትን ስፍራ እግዚአብሔር ይመርጣል። አ.ት፡ “መኖሪያውን ይመርጣል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “በሮች” የሚወክሉት መላውን ከተማውን ነው። አ.ት፡ “በከተማህ ውስጥ” ወይም “በማኅበረሰብህ መካከል” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “ነፍስ” የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “እንደምትመኘው” (See: Synecdoche)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ልክ ሚዳቋውን እና ድኩላውን እንደምትበላ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ በፍጥነት መሮጥ የሚችሉ ቀጭንና ረጅም እግሮች ያሏቸው የዱር እንስሶች ናቸው። እነዚህን በዘዳግም 12፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
ለእግዚአብሔር አገልግሎት ተቀባይነት የሌለው ሰው በአካሉ ንጹሕ እንዳልሆነ ተደርጎ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ለእግዚአብሔር አገልግሎት ተቀባይነት ያለው ሰው በአካሉ ንጹሕ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ደም ሕይወትን የሚያቆይበት መንገድ ደም ራሱ ሕይወት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ደሙ ሕይወትን ያቆያል” ወይም “ሰዎችና እንስሳት በሕይወት እንዲኖሩ የሚያደርጋቸው ደም ነው።” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ሕይወት” የሚለው ቃል የሚወክለው ሕይወትን የሚያቆየውን ደሙን ነው። አ.ት፡ “ሕይወትን የሚያቆየውን ከሥጋ ጋር አትብላው” ወይም “ሕይወትን የሚያቆየውን ደም ከሥጋ ጋር አትብላ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ዐይን ማየትን ይወክላል፣ ማየትም ማሰብን ወይም መወሰንን ይወክላል። አ.ት፡ “በእግዚአብሔር ውሳኔ ትክክል የሆነው” ወይም “እግዚአብሔር ትክክል ነው የሚለውን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ስእለቶችህን ለመፈጸም ስጦታዎችን” ወይም “የስእለት ስጦታዎች”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ካህኑ የመሥዋዕቱን ደም ያፈሰዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የእግዚአብሔር ሕግ የእንስሳው የትኛው ክፍል የሚቃጠል መሥዋዕት፣ የትኛው ክፍል ለካህኑ እንደሚሆንና የትኛውን ክፍል አቅራቢው መብላት እንዳለበት ግልጽ ያደርጋል። የዚህ መግለቻ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ከሥጋው ጥቂቱን ትበላለህ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“የማዝህን ሁሉ በጥንቃቄ ስማና ታዘዘው”
እዚህ ጋ “ልጆች” ማለት ተወላጆቻቸው ሁሉ ማለት ነው። አ.ት፡ “አንተና ተወላጆችህ እንድትበለጽጉ” (See: Synecdoche)
“መልካም” እና “ትክክለኛ” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ ትክክለኛ ባህርይ አስፈላጊ በመሆኑ ላይ አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “ትክክል የሆነውን በምታደርግበት ጊዜ” (See: Doublet)
ዐይን ማየትን ይወክላል፣ ማየትም ማሰብን ወይም መወሰንን ይወክላል። አ.ት፡ “በእግዚአብሔር ውሳኔ መልካምና ትክክል የሆነው” ወይም “እግዚአብሔር መልካምና ትክክል ነው የሚለውን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር በከነዓን የሚኖሩትን የሕዝብ ወገኖች ማጥፋቱ አንድ ሰው ቁራጭ ጨርቅ ወይም ከዛፍ ላይ ቅርንጫፍን እንደሚቆርጥ እንደሚቆርጣቸው ሆኖ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሕዝቦች” የሚወክሉት በከነዓን የሚኖሩትን ሰዎች ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሁሉንም ነገር በምትወስዱባቸው ጊዜ”
“ተጠንቀቁ”
ስለ ሌሎች አማልክት የሚማርና የሚያመልክ ሰው በአዳኝ ወጥመድ እንደሚያዝ ሆኖ ተነግሮለታል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እንደ እነርሱ አታድርጉ … አማልክታቸውን የመጠየቅ ሙከራ ለማድረግ እንዳትማሩ” (See: (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት))
የከነዓን የሕዝብ ወገኖች ጣዖታትን እንደሚያመልኩ እስራኤላውያን ጣዖታትን ማምለካቸው ከሌሎች የሕዝብ ወገኖች በስተኋላ እንደ ተከተሉ ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በፊታችሁ ካጠፋቸው በኋላ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ ነው። ቀጥተኛ የሆነው ትዕምርተ ጥቅስ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ተደርጎ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንተም እንደዚያው ልታደርግ እነዚያ የሕዝብ ወገኖች አማልክታቸውን እንዴት እንዳመለኩ ብትጠይቅ” (በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ የሚለውን ተመልከት)
ተጨማሪ ሕጎችን መፍጠርም ሆነ እግዚአብሔር የሰጣቸውን ሕጎች ቸል ማለት አይኖርባቸውም።
“በመካከላችሁ ቢመጣ” ወይም “በመካከላችሁ ነኝ ቢል”
ይህ ከእግዚአብሔር በሕልም መልዕክት የሚቀበል ሰው ነው።
እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ የተለያዩ ተአምራቶችን ያመለክታል። (See: Doublet)
“ቢከናወን” ወይም “ቢመጣ”
ይህ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ተደርጎ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እንድታመልክና እንድታገለግል ቢነግርህ አትስማው” (ቀጥተና እና ቀጥተኛ ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ የሚለውን ተመልከት)
ሌሎች አማልክትን ማምለክ ከሌሎች አማልክት ኋላ መሄድ ወይም መከተል ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ሌሎች አማልክትን እንከተል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ከማታውቃቸው አማልክት” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ሌሎች የሕዝብ ወገኖች የሚያመልኳቸውን አማልክት ነው። ራሱን ስለገለጠላቸውና ኃይሉን ስለተለማመዱት እስራኤላውያን እግዚአብሔርን ያውቁታል።
“ያ ነቢይ የሚለውንም ሆነ ሕልም አላሚው የሚናገረውን አትስማው”
እዚህ ጋ “ልብ” እና “ነፍስ” የአንድን ሰው ውስጣዊ ማንነት የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። እነዚህ ሁለት ሐረጎች “በፍጹም” ወይም “በቅንነት” የሚል ትርጉም እንዲሰጡ በአንድነት ጥቅም ላይ ውለዋል። ይህንን በዘዳግም 4፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Doublet የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔርን መታዘዝና ማምለክ ሕዝቡ ከእግዚአብሔር ኋላ እንደ ሄዱ ወይም እንደተከተሉት ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “እግዚአብሔርን ታዘዙ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ድምፅ” የሚወክለው እግዚአብሔር የሚናገረውን ነው። አ.ት፡ “እርሱ የሚለውን ታዘዙ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ከእግዚአብሔር ጋር ትክክለኛ ግንኙነት መኖሩና ሙሉ በሙሉ በእርሱ ላይ መታመን ሰው ከእግዚአብሔር ጋር እንደሚጣበቅ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “በእርሱ ተማመን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “መግደል አለብህ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “አመፅ” እንደ ግሥ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እንድታምፅ ሊያደርግህ ሞክሯል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ ባሪያ ከነበሩበት ከግብፅ ማዳኑ ሕዝቡን ከባርነት ለመቤዠት ገንዘብ እንደከፈለ በሚመስል መልኩ ተነግሯል። አ.ት፡ “ ባሪያዎች ከነበራችሁበት ስፍራ ያዳናችሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የባርነት ቤት” የእግዚአብሔር ሕዝብ ባሪያዎች የነበሩበትን ግብፅን ይወክላል። አ.ት፡ “ባሪያዎች የነበራችሁበት ግብፅ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር አንድ ሰው እንዴት መኖር ወይም ማድረግ እንዳለበት የሚፈልግበት ሁኔታ ሕዝቡ እንዲሄዱበት እንደሚፈልገው መንገድ ወይም ጎዳና ሆኖ ተነግሯል። አንድን ሰው እግዚአብሔርን ከመታዘዝ ለማስቆም የሚሞክር በእግዚአብሔር መንገድ ወይም ጎዳና ላይ እንዳይሄድ እንደተከላከል ሆኖ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “አምላክህ እግዚአብሔር ያዘዘውን እንዳትፈጽም የሚያደርግህ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ክፋትን” የሚያመለክተው ክፉ ሰውን ወይም ክፉ ባህርይን ነው። ይህ ስማዊ ቅጽል እንደ ቅጽል ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ስለዚህ ይህንን ክፉ ነገር የሚያደርገውን ሰው ከእስራኤል ሕዝብ መካከል ማስወገድ አለብህ” ወይም “ስለዚህ ይህንን ክፉ ሰው መግደል አለብህ” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
እቅፍ የሰው ድረት ነው። ይህ የአነጋገር ዘይቤ ወደ ደረቱ አስጠግቶ ይይዛታል፣ ይኸውም ይወዳታል፣ ይንከባከባታል ማለት ነው። አ.ት፡ “የምትወዳት ሚስትህ” ወይም “በፍቅር የምታቅፋት ሚስትህ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ነፍስ” የሚወክለው የሰውን ሕይወት ነው። ይህ ማለት ሰውየው ለራሱ ሕይወት የሚገደውን ያህል ስለ ጓደኛው ይገደዋል ማለት ነው። አ.ት፡ “ውድ ጓደኛህ” ወይም “ራስህን የምትወደውን ያህል የምትወደው ጓደኛህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ወደ ሌላው የምድር ጫፍ ሄደህ እንድታመልክ ሊያሳምንህ በምስጢር ይሞክራል” (ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ የሚለውን ተመልከት)
“በዙሪያህ ያሉ”
እዚህ ጋ ሁለቱ የምድር ጽንፍ ማጣቀሻዎች “በምድር ላይ በሁሉ ስፍራ” ማለት ነው። አ.ት፡ “በመላው ምድር ላይ” (See: Merism)
“እርሱ በሚፈልገው አትስማማ”
እዚህ ጋ “ዐይንህ” የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “በርኅራኄ አትመልከተው” ወይም “አትማረው” (See: Synecdoche)
“ምህረት ልታሳየው ወይም እርሱ ያደረገውን ከሌሎች ልትደብቅ አይገባም”
ይህ ማለት በበደለኛው ሰው ላይ የመጀመሪያውን ድንጋይ እርሱ መወርወር ነበረበት። “እጅ” የሚለው ቃል የሚወክለው ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “በመጀመሪያ እስኪሞት ድረስ የምትመታው አንተ መሆን አለብህ” (See: Synecdoche)
“ከእግዚአብሔር ሊመልስህ”። አንድ ሰው ሌላውን እግዚአብሔርን ከመታዘዝ ሊገታው መሞከሩ ያንን ሰው በአካሉ እግዚአብሔርን ትቶ እንዲመለስ ለማድረግ እንደሞከረ ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “እግዚአብሔርን እንዳትታዘዝ ሊያደርግህ ሞክሯል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “የባርነት ቤት” የሚወክለው የእግዚአብሔር ሕዝብ ባሪያዎች የነበሩበትን ግብፅን ነው። አ.ት፡ “ባሪያዎች ከነበራችሁበት ስፍራ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቡ ስለተገደለው ሰው በሚሰሙበት ጊዜ እርሱ እንዳደረገው ለማድረግ እንደሚፈሩ ያመለክታል። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“ከመካከልህ” የሚለው ሐረግ እነዚህ ክፉ ሰዎች በማኅበረሰቡ መካከል የሚኖሩ እስራኤላውያን ነበሩ ማለት ነው።
ይህ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የማያውቋቸውን አማልክት ሄደው እንዲያመልኩ በከተማቸው የሚኖሩትን አስገድደዋል”። (ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ የሚለውን ተመልከት)
አንድ ሰው ሌላውን እግዚአብሔርን እንዳይታዘዝ ቢያደርገው ያ ሰው በአካሉ ከእግዚአብሔር ተለይቶ እንዲመለስ እንዳደረገው ተቆጥሮ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሐረጎች ሁሉ በመሠረቱ የሚሉት አንድ ነገር ነው። ሙሴ በከተማይቱ ስለሆነው ነገር እውነቱን በጥንቃቄ እንዲያጣሩ አጽንዖት እየሰጠ ነው። (See: Doublet)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የከተማይቱ ሰዎች እንዲህ ያለ አስከፊ ነገር አድርገው እንደሆን (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ስለት” የሚወክለው ሙሉውን ሰይፉን ነው። አ.ት፡ በሰይፎቻችሁ” (See: Synecdoche)
“ብዝበዛውን ሁሉ”። ይህ ሰራዊት በጦርነት ድል ካደረገ በኋላ የሚሰበስበውን ሀብትና ንብረት ያመለክታል።
“የፍርስራሽ ቁልል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከተማይቱን ማንም ደግሞ አይሥራት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር አንድን ነገር መርገሙና ሊያጠፋው መማሉ እርሱ ቁሱን ከሌሎች ነገሮች ለይቶ እንደሚያስቀምጠው ሆኖ ተነግሯል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር አጥፋው ብሎ ካዘዘህ ነገር ውስጥ የትኛውንም ማቆየት የለብህም” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ አንድ ሰው የሆነ ነገርን ለራሱ የሚያቆይበት መንገድ ነው። አ.ት፡ “አታቆይ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ከእንግዲህ ያለመቆጣቱ ቁጣው እንደ አንድ ቁስ ተቆጥሮ እግዚአብሔር በአካል ከእርሱ እንደሚመለስ ተነግሯል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር መቆጣቱን ይተዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አባቶችህ” ማለት አያቶችህ ወይም ቅድም አያቶችህ ማለት ነው።
እዚህ ጋ “ድምፅ” እግዚአብሔር የሚናገረውን ይወክላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የሚናገረውን ታዘሃል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ዐይን ማየትን ይወክላል፣ ማየትም ማሰብን ወይም መወሰንን ይወክላል። አ.ት፡ “በእግዚአብሔር ውሳኔ ትክክል የሆነውን” ወይም “አምላክህ እግዚአብሔር ትክክል እንደሆነ የሚቆጥረውን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እናንተ” የሚለው አገባብ በሙሉ የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው። ሙሴ የሕዝቡ አካል ሆኖ ተካቶአል። አ.ት፡ “እኛ… ሕዝብ ነን … እኛ የተለየን ሕዝብ ነን … መርጦናል”
እነዚህ በከነዓን ይኖሩ የነበሩት የሕዝብ ወገኖች ለሞቱ ሰዎች ሐዘናቸውን የሚገልጹበት መንገድ ነበር። ሙሴ እንደዚያ እንዳያደርጉ ለእስራኤል ሕዝብ ይነግራቸዋል። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። (See: Symbolic Action and Assumed Knowledge and Implicit Information)
“ከራሳችሁ ጸጉር ላይ ከፊት ያለውን አትላጩት”
እነዚህን ቃላት በዘዳግም 7፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
እግዚአብሔር በልዩ ሁኔታ የእርሱ እንዲሆኑ የእስራኤልን ሕዝብ መምረጡ እነርሱን ከሌሎች ሕዝቦች ሁሉ እንደለያቸው ተደርጎ ተነግሯል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አምላካችሁ እግዚአብሔር እናንተን ከሌሎች ሕዝቦች ለይቶአችኋል” (See: (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት))
ይህ ማለት በመሠረቱ ከዐረፍተ ነገሩ መጀመሪያ ጋር ተመሳሳይ ነገር ነው። ሁለቱም የሚሉት የእስራኤል ሕዝብ በልዩ ሁኔታ የእግዚአብሔር መሆኑን ነው። (See: Parallelism)
“የግል ንብረቱ የሆነ ሕዝብ” ወይም “የእርሱ ሕዝብ”
“በዐለም ላይ ካሉ የሕዝብ ወገኖች ሁሉ”
የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔር መበላት የለባቸውም ያላቸውን የትኛውንም ነገር መብላት አይጠበቅባቸውም።
እነዚህ የተለያዩ ዓይነት አጋዘኖች ናቸው። የአንተ ቋንቋ እያንዳንዱን እንስሳ የሚወክል ቃል ከሌለው “ልዩ ልዩ ዓይነት አጋዘን” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።
ይህ በፍጥነት መሮጥ የሚችል ቀጭንና ረጅም እግር ያለው የዱር እንስሳ ነው። ይህንን በዘዳግም 12፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የአጋዘን ዓይነት (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱም የድኩላ ዓይነቶች ናቸው። የአንተ ቋንቋ እያንዳንዱን እንስሳ የሚወክል ቃል ከሌለው “የተለያዩ የድኩላ ዓይነቶች” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።
የድኩላ ዓይነት (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
“የተሰነጠቀ ሰኮና ያለው”። ይህ ሰኮናው አንድ ሙሉ ከመሆን ይልቅ ሁለት ቦታ የተሰነጠቀ ነው።
ይህ ማለት እንስሳው ምግቡን ከሆዱ ውስጥ እያመጣ እንደገና ያኝከዋል።
ይህ ረጃጅም ጆሮዎች ያሉት ትንሽ እንስሳ ሲሆን አብዛኛውን ጊዜ የሚኖረው ምድር ላይ በጉድጓዶች ውስጥ ነው። (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
ይህ ትንሽ እንስሳ ሲሆን የሚኖረው በዐለታማ አካባቢ ነው። (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቡ ሊበላው አይገባውም የሚለው አንዳች ነገር በአካላዊነቱም ንጹሕ እንዳልሆነ ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቡ ሊበላው አይገባውም የሚለው አንዳች ነገር በአካላዊነቱም ንጹሕ እንዳልሆነ ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በውሃ ውስጥ ከሚኖሩት እነዚህን የመሳሰሉትን እንስሳት መብላት ትችላላችሁ”
ዓሳ በውሃ ውስጥ ለመንቀሳቀስ የሚጠቀምበት ቀጭንና ሰፋ የሚል የአካል ክፍሉ
የዓሳውን አካል የሚሸፍኑ ትናንሽ ንብርብሮች
እግዚአብሔር ሕዝቡ ሊበላው አይገባውም የሚለው አንዳች ነገር በአካላዊነቱም ንጹሕ እንዳልሆነ ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቡ ሊበላው ይችላል የሚለው እንስሳ፣ ያ እንስሳ በአካላዊነቱም ንጹሕ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ በሌሊት የሚንቀሳቀሱ ወይም ትናንሽ እንስሳትንና የሞቱ እንስሳትን የሚመገቡ የወፍ ዝርያዎች ናቸው። (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ በሌሊት የሚንቀሳቀሱ ወይም ትናንሽ እንስሳትንና የሞቱ እንስሳትን የሚመገቡ ሁሉም ዓይነት ወፎች ናቸው። (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ትናንሽ እንስሶችንና እንሽላሊቶችን የሚመገቡ የወፍ ዓይነቶች ናቸው። (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
በተለይ በምሽት የሚበር፣ ነፍሳትንና ዐይጦችን የሚመገብ፣ ክንፍና ጸጉራማ አካል ያለው እንስሳ
ይህ ማለት በመንጋ ሆነው የሚንቀሳቀሱ በራሪ ነፍሳት ሁሉ ማለት ነው።
እግዚአብሔር ሕዝቡ ሊበላው አይገባውም የሚለው እንስሳ በአካላዊነቱም ንጹሕ እንዳልሆነ ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ልትበሏቸው አይገባም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቡ ሊበላው ይችላል የሚለው እንስሳ፣ ያ እንስሳ በአካላዊነቱም ንጹሕ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በተፈጥሮአዊ ሞት የሚሞተውን እንስሳ ማለት ነው።
እግዚአብሔር በልዩ ሁኔታ የእርሱ እንዲሆኑ የእስራኤልን ሕዝብ መምረጡ እነርሱን ከሌሎች ሕዝቦች ሁሉ እንደለያቸው ተደርጎ ተነግሯል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አምላካችሁ እግዚአብሔር እናንተን ከሌሎች ሕዝቦች ለይቶአችኋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከምርታቸው ከየአሥሩ እጅ አንድ እጁን እንዲሰጡ ማለት ነው።
“በየዓመቱ”
“በእግዚአብሔር ሀልዎት ፊት”
እዚህ ጋ “እርሱ” የሚያመለክተው የምርቱንና የቀንድ ከብቱን አስራት ነው።
“መባህን በገንዘብ ትሸጠዋለህ”
“ገንዘቡን በቦርሳ አድርገህ ይዘኸው ሂድ”
“የምትፈልገውን ሁሉ”
“በእግዚአብሔር ሀልዎት ፊት”
እዚህ ጋ “በር” የሚወክለው ከተማውን ወይም መንደሩን በሙሉ ነው። አ.ት፡ “በከተማህ ውስጥ የሚኖረውን ሌዋዊ ሁሉ” (See: Synecdoche)
ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከአስራትህ ጥቂቱን ለሌዋዊው ስለመስጠትህ እርግጠኛ” (See: Double Negatives)
የሌዊ ነገድ ርስት የሚሆናቸውን የመሬት ድርሻ አልወሰዱም። የእግዚአብሔር ካህናት ሆነው እርሱ ማገልገላቸው የእነርሱ የርስት ድርሻ ነው። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እግዚአብሔር ለሌዋውያን መሬት አለመስጠቱ ርስት እንዳልሰጣቸው ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ለሌዋውያን፣ ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች፣ ለመበለቶችና መጻተኞች እንዲሰጣቸው እስራኤላውያን በ3 ዓመት አንድ ጊዜ አስራታቸውን በየከተማቸው ማከማቸት ነበረባቸው። (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “በሮች” የሚወክሉት ከተማውን ወይም መንደሩን በሙሉ ነው። አ.ት፡ “በከተማህ ውስጥ” (See: Synecdoche)
እግዚአብሔር ለሌዋውያን ምንም መሬት አለመስጠቱ ርስት እንዳልሰጣቸው ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱም ወላጆቻቸው የሞቱባቸውና የሚንከባከባቸው ዘመድ የሌላቸው ልጆች ናቸው።
ይህቺ ባል የሞተባትና በእርጅናዋ የሚረዳት ልጅ የሌላት ሴት ናት።
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው የሰውን ሁለንተናውን ነው። ይህ የሚያመለክተው አንድ ሰው የሚሠራውን ሥራ ነው። አ.ት፡ “በምትሠራው ሥራ ሁሉ” (See: Synecdoche)
“7 ዓመት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ሰዎች የተበደሩህን ሁሉ ተውላቸው”
“ዕዳውን የምትሰርዘው እንደዚህ ነው”
ለሌሎች ሰዎች ገንዘብ የሚያበድር ሰው
“ጓደኛ” እና “ወንድም” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም የሚጋሩ ሲሆኑ ከሌላው እስራኤላዊ ወዳጃቸው ጋር ባላቸው የቅርብ ግንኙነት ላይ አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “እስራኤላዊ ጓደኛው” (See: Doublet)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ዕዳን እንድትምር እግዚአብሔር አዞሃልና” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እንዲመለስልህ መጠየቅ የለብህም” ወይም “ተመልሶ እንዲከፈልህ መጠየቅ የለብህም” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ድኻ” የሚለው ስማዊ ቅጽል እንደ ቅጽል ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ድኻ ሕዝብ” ውይም “ድኻ የሚሆን አንድም ሰው” (See: Nominal Adjectives)
ይህ የከነዓንን ምድር ያመለክታል።
እግዚአብሔር ለሕዝቡ የሚሰጣቸው ምድር ርስታቸው እንደሚሆን ተቆጥሮ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የእግዚአብሔር ድምፅ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያመለክተው ራሱን እግዚአብሔርን ነው። አ.ት፡ “አምላክህ እግዚአብሔር የሚናገረውን ለመታዘዝ ከተጠነቀቅህ ብቻ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ገንዘብ” የሚለው ቃል የሚታወቅ ነው። የዚህን መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። አ.ት፡ “ገንዘብ ታበድራለህ … ገንዘብ አትበደርም” (See: Ellipsis)
እዚህ ጋ “ሕዝቦች” የሚወክሉት ሰዎችን ነው። አ.ት፡ “ለብዙ ሀገር ሰዎች … በብዙ ሀገር ሰዎች ላይ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “መግዛት” በገንዘብ ዐቅም መብለጥ ማለት ነው። ይህ ትርጉሙ በዐረፍተ ነገሩ የመጀመሪያ ክፍል ካለው ጋር ተመሳሳይ ነው። (See: Parallelism)
እዚህ ጋ “ሰው” ማለት በጥቅሉ ሰው ነው። አ.ት፡ “ድኻ የሆነ ሰው ቢኖር”
“ከእስራኤላዊ ጓደኞችህ አንዱ”
እዚህ ጋ “በሮች” የሚወክሉት ከተማን ወይም መንደርን በሙሉ ነው። አ.ት፡ “በየትኛውም ከተማህ” (See: Synecdoche)
ግትር መሆን ሰዎቹ ልባቸውን እንዳደነደኑ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ግትር አትሁን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ለድኻው ሰው ለመስጠት የማይፈቅድ ሰው ድኻው ሰው ከእርሱ ምንም እንዳያገኝ እጁን እንደሚከድን ተደርጎ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “ድኻ የሆነውን እስራኤላዊ ጓደኛህን ለመርዳት እምቢ አትበል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ድኻውን ሰው የሚረዳ እጁን እንደ ከፈተለት ተደርጎ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “ነገር ግን ልትረዳው በእርግጥ ይገባሃል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” የሚወክለው የሰውን አዕምሮ ነው። አ.ት፡ “ክፍ አሳብ አታስብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የምሕረት ዓመት ስለቀረበ ይህንን የሚያስበው ሰው ድኻው ሰው ሊመልስለት እንደማይችል በማሰብ ድኻውን ለመርዳት እንደሚያመነታ ያመለክታል። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“ሰባተኛው” የሚለው ቃል የሰባት ደረጃ አመልካች ቁጥር ነው። (ደረጃን አመልካች ቁጥር የሚለውን ተመልከት)
“ዕዳን የመሰረዝ ዓመት”
በቅርብ የሚሆን አንድ ነገር በአካል የቀረበ በሚመስል መልኩ ተነግሯል። አ.ት፡ “በቅርቡ ይሆናል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“አትጨክን፣ ለእስራኤላዊ ጓደኛህ የትኛውንም ነገር ከመስጠት አትንፈገው”
“ዕርዳታ ለማግኘት ወደ እግዚአብሔር ይጮኻል”
“አንተ ያደረግኸውን እግዚአብሔር ኃጢአት ይለዋል”
እዚህ ጋ “ልብ” ሙሉውን ሰው ይወክላል። አ.ት፡ “ቅር አይበልህ” ወይም “ደስ ይበልህ” (Synecdoche እና ምጸት የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅህን በምታኖርበት” የሚወክለው ሙሉውን ሰውና እርሱ የሚሠራውን ሥራ ነው። አ.ት፡ “በምትሠራው ሁሉ” (See: Synecdoche)
ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በምድር ላይ ድኾች ሁሌም ይኖራሉና” (ድርብ አሉታ የሚለውን ተመልከት)
“ድኾች” የሚለው ስማዊ ቅጽል እንደ ቅጽል ሆኖ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ድኾች ሰዎች” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
ይህ በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ ነው። ቀጥተኛው ትዕምርተ ጥቅስ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ተደርጎ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በምድርህ ላይ -- እጅህን እንድትከፍት አዝሃለሁ” (በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ)
አንድን ሰው ለመርዳት ፈቃደኛ የሚሆን ሰው እጁን እንደሚከፍት ተደርጎ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “እስራኤላዊ ጓደኛህን፣ የተቸገሩትንና ድኾችን እርዳቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ችግረኛ” እና “ድኻ” የሚሉት ቃላት መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ሆኖ እነዚህ ራሳቸውን መርዳት የማችሉ ሰዎች መሆናቸው ላይ አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “ራሳቸውን መርዳት የማይችሉ እስራኤላውያን ጓደኞችህን እርዳቸው” (See: Doublet)
እዚህ ጋ “ወንድም” ማለት ወንድ ይሁን ሴት በአጠቃላይ እስራኤላዊ የሆነ ማለት ነው። አ.ት፡ “አንድ እስራኤላዊ ጓደኛህ” ወይም “አንድ ዕብራዊ ጓደኛህ” (ተባዕታዊ ቃል ሴቶችን ሲጨምር የሚለውን ቃል ተመልከት)
አንድ ሰው ዕዳውን መክፈል ባይችል አንዳንድ ጊዜ የተበደረውን ለመክፈል ራሱን ለባርነት ይሸጥ ነበር። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ራሳቸውን ለአንተ የሸጡ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“6 ዓመት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“7 ዓመት”። ይህ “ሰባተኛ” የሰባት ደረጃን አመልካች ቁጥር ነው። (ደረጃን አመልካች ቁጥር የሚለውን ተመልከት)
ለራሱ ወይም ለቤተሰቡ የሚያቀርበው አስፈላጊ ነገር የሌለው ሰው እጆቹ ባዶ እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ለእርሱና ለቤተሰቡ የሚያቀርበው እንዲኖረው ሳትሰጠው እንዲሄድ አታድርገው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በደግነት ስጠው”
እዚህ ጋ “አንተ” የሚለው ቃል ለብዙ ዓመታትባሪያዎች የነበሩትን ቅድም አያቶቹን ይጨምራል። አ.ት፡ “በአንድ ወቅት የአንተም ሕዝብ ባሪያዎች እንደነበሩ አስብ” (See: Forms of You)
እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ በግብፅ ባሪያ ከነበረበት ማዳኑ ሕዝቡን ከባርነት ለመቤዠት ገንዘብ የከፈለ በሚመስል መልኩ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ ነው። ቀጥተኛ የሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከአንተ አልለይም ቢልህ” (በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ
እዚህ ጋ “ቤት” የሚወክለው የሰውየውን ቤተሰብ ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ከዚያም ራሱን በቤትህ የበር መቃን ላይ ታስደግፍና በጆሮው የጉትቻ ማንጠልጠያ ቦታ ላይ የወስፌው ጫፍ እንጨቱ ጋ እስኪደርስ ትበሳዋለህ”
ቀዳዳ ለማበጀት የሚጠቅም ጫፉ የሾለና ቀጥ ያለ መሣሪያ (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
“እስከ ሕይወቱ መጨረሻ ድረስ” ወይም “እስኪሞት ድረስ”
ይህ ማለት አንድን ሰው በነጻ በሚያሰናብቱበት ጊዜ ቅር መሰኘት የለባቸውም። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በነጻ በምታሰናብተው ጊዜ ደስ ይበልህ” (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ባለቤቱ ሥራ ለማሠራት ከሚቀጥረው ሰው ባነሰ ዋጋ ብቻ ይህንን ባሪያ አሠርቶታል ማለት ነው።
ይህ ተከፍሎት የሚሠራ ሰው ማለት ነው።
ሱፍ ወይም ጸጉር መቁረጥ
“በእግዚአብሔር ሀልዎት ፊት”
“በእያንዳንዱ ዓመት” ወይም “በየዓመቱ”
ሽባ ወይም አካሉ የተጎዳ
እዚህ ጋ “በሮች” የሚወክሉት ከተማውን ወይም መንደሩን ነው። አ.ት፡ “በማኅበረሰብህ ውስጥ” ወይም “በከተማህ ውስጥ” (See: Synecdoche)
ለእግዚአብሔር አገልግሎት ተቀባይነት የሌለው ሰው በአካሉም ንጹሕ እንዳልሆነ ተደርጎ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ለእግዚአብሔር አገልግሎት ተቀባይነት ያለው ሰው በአካሉም ንጹሕ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ በፍጥነት መሮጥ የሚያስችል ረጅምና ቀጭን እግሮች ያሏቸው የዱር እንስሳት ናቸው። እነዚህን በዘዳግም 12፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
“ደሙን አትመገበው”። ደም ሕይወትን ስለወከለ እስራኤላውያን ደም እንዲመገቡ እግዚአብሔር አልፈቀደላቸውም። (ዘዳግም 12:23ን ተመልከት)
ይህ በዕብራውያን የቀን አቆጣጠር የመጀመሪያው ወር ነው። እርሱ እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ ከግብፅ አውጥቶ ያመጣበትን ጊዜ ያስታውሳል። በምዕራባውያኑ አቆጣጠር በመጋቢት መጨረሻና በሚያዝያ መጀመሪያ አካባቢ ነው። (የዕብራውያን ወራት እና ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ፋሲካን ጠብቀው” በዓሉን ማክበርና የፋሲካን ምግብ መብላት እንዳለባቸው ያመለክታል። አ.ት፡ “የፋሲካን ምግብ አክብር” ወይም “የፋሲካን ምግብ ብላ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Infor- mation)
እዚህ ጋ “ፋሲካ” የሚወክለው ለፋሲካ በዓል የሚሠዋውን እንስሳ ነው። አ.ት፡ “ለፋሲካ መሥዋዕት ታቀርባለህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እርሱ” የሚያመለክተው የሚሠዉትንና የሚበሉትን እንስሳ ነው።
“7 ቀን” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ እርሾ የሌለበት እንጀራ ስም ነበር። ሙሉ ትርጉሙ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ይህ እንጀራ በግብፅ በነበራችሁበት ጊዜ ምን ያህል እንደተሰቃያችሁ ያስታውሳችኋል” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ሕዝቡ በፍጥነት ግብፅን ለቀው መውጣት ስለነበረባቸው እርሾ ጨምረውበት እንጀራ ለመጋገር በቂ ጊዜ አልነበራቸውም። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግለጽ ሊደረግ ይችላል። አ.ት፡ “በችኮላ ከግብፅ በወጣችሁ ጊዜ እርሾ የገባበት እንጀራ ለማዘጋጀት ጊዜ አልነበራችሁም” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“በሕይወት እስካላችሁ ድረስ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “አስታውሱ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በመካከላችሁ ምንም እርሾ አይኑራችሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በክልሎቻችሁ ሁሉ ውስጥ” ወይም “በምድራችሁ ሁሉ ላይ”
ይህ “የመጀመሪያ” አንድን የሚያመለክት የደረጃ አመልካች ቁጥር ነው። (ደረጃን አመልካች ቁጥር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ፋሲካ” የሚወክለው የሚሠዋውን እንስሳ ነው። አ.ት፡ “ለፋሲካ እንስሳውን መሠዋት አይኖርባችሁም” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “በሮች” የሚወክሉት ከተሞቹን ወይም መንደሮችን ነው። አ.ት፡ “በየትኛውም መንደሮችህ ውስጥ” (See: Synecdoche)
“ፀሐይ ስትጠልቅ”
“ማብስል ይኖርብሃል”
“6 ቀን” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ሰባተኛ” የሰባት ደረጃን አመልካች ቁጥር ነው (ደረጃን አመልካች ቁጥር የሚለውን ተመልከት)
“ልዩ ስብሰባ”
“7 ሳምንት ቁጠር” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ማጨድ ከምትጀምርበት” የሚለው ሐረግ መከር መሰብሰብ የሚጀመርበትን ጊዜ ማመላከቻ መንገድ ነው። አ.ት፡ “እህል መሰብሰብ ከምትጀምርበት ጊዜ ጀምሮ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሣር፣ ሰብል፣ እና ወይን ለመቁረጥ የሚያገለግል ቆልማማ ምላጭ ያለው መሣሪያ ነው። (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “የበጎ ፈቃድ ስጦታህን ትሰጣለህ” (See: Synecdoche)
“አምላክህ እግዚአብሔር እንደ ሰጠህ ምርት መጠን”። ይህ ማለት ሰዎቹ ምን ያህል መስጠት እንደሚኖርባቸው የሚወስኑት በዚያ ዓመት ባመረቱት ምርት መጠን ይሆናል።
እነዚህ አንድን ተለይቶ የታወቀን ሰው አያመለክቱም። የሚያመለክተው እንዲህ ያሉትን ሰዎች በአጠቃላይ ነው። አ.ት፡ “ወንዶች ልጆቻችሁን፣ ሴቶች ልጆቻችሁን፣ ወንዶች ባሪያዎቻችሁን፣ ሴቶች ባሪያዎቻችሁን፣ የትኛውንም ሌዋዊ” (See: Generic Noun Phrases)
እዚህ ጋ “በሮች” የሚወክሉት ከተሞችን ወይም መንደሮችን ነው። አ.ት፡ “በመንደሮችህ ውስጥ” (See: Synecdoche)
ይህ የሚያመለክተው እንዲህ ያሉትን የመሰሉ ሰዎችን በአጠቃላይ ነው። አ.ት፡ “መጻተኞችን ሁሉ፣ ወላጆቻቸውን ያጡትን፣ መበለቶችን” (See: Generic Noun Phrases)
እነዚህ አባትና እናት የሞቱባቸውና የሚንከባከባቸው ዘመድ የሌላቸው ልጆች ናቸው።
ይህ ማለት ባል የሞተባትና በእርጅናዋ የሚረዳት ልጅ የሌላት ሴት ማለት ነው።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “አስታውስ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የዚህ በዓል ሌሎች ስሞች፣ “የመገናኛው ድንኳን በዓል”፣ “የዳስ በዓል”፣ እና “የመሰብሰብ በዓል”። በመከር ጊዜ ገበሬዎች በመስኩ ላይ ጊዜያዊ መጠለያ ይሠሩ ነበር። ይህ በዓል የሚደረገው የዓመቱ መከር ከተሰበሰበ በኋላ ነበር።
“7 ቀን” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “በሮችህ” የሚለው ቃል የሚወክለው ከተሞችንና መንደሮችን ነው። “በመንደሮችህ ውስጥ” (See: Synecdoche)
“የመጠለያ በዓሉን”
እዚህ ጋ “እጆች” የሚወክሉት ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “የምትሠራውን ሥራ ሁሉ” (See: Synecdoche)
እግዚአብሔር ሴቶቹ እንዲመጡ ባይጠይቅም ለእነርሱም ተፈቅዶላቸዋል። ወንዶቹ መላውን ቤተሰባቸውን መወከል ይችሉ ነበር።
“ይምጡና በእግዚአብሔር ሀልዎት ፊት ይቁሙ”
“በእግዚአብሔር ፊት ስጦታ ሳይዙ አይምጡ”። እነዚህ ሁለት አሉታዊ ሐረጎች በአንድ ላይ አዎንታዊ ትርጉም አላቸው። አ.ት፡ “ወደ እግዚአብሔር ፊት የሚመጣ ሁሉ ስጦታ ያምጣ” (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
“ዳኞችን ሹም” ወይም “ዳኞችን ምረጥ”
እዚህ ጋ “በሮች” የሚወክለው ከተማን ወይም መንደርን ነው። አ.ት፡ “በመንደሮችህ ሁሉ ውስጥ” (See: Synecdoche)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ትመርጣቸዋለህ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ሕዝቡን በፍትሐዊነት ዳኙ”
ሙሴ ስለ ፍትሕ ሲናገር ብርቱው ሰው ከደካማው ሰው በጉልበት እንደሚቀማው አንዳች ቁሳዊ አካል አድርጎ ይናገራል። ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊነገር ይችላል። የአንተ ቋንቋ “ለመውሰድ ኃይል ተጠቀም” ለማለት አንድ ቃል ይኖረው ይሆናል። አ.ት፡ “በምትዳኝበት ጊዜ ኢፍትሐዊ አትሁን” ወይም “ትክክለኛ ውሳኔዎችን ስጥ” (See: (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት and Double Negatives))
እዚህ ጋ “አንተ” የሚያመለክተው እነዚያን ዳኞችና አለቆች ተደርገው የተሾሙትን ነው። (See: Forms of You)
ጉቦ መቀበል ሰዎችን እንደሚያበላቸው ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ጉቦን የሚቀበል ጥበበኛ ሰው እንኳን ይታወራል፣ ጉቦን የሚቀበል ጻድቅ ሰውም እንኳን ሐሰትን ይናገራል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ክፉ በሆነው ነገር ላይ እንዳይናገር ጉቦን የሚቀበል ጠቢብ ሰው የሚታወር ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ጠቢቡ” የሚለው ስማዊ ቅጽል እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ጠቢብ ሰው” ወይም “ጥበበኛ ሰዎች” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
“ጻድቅ” የሚለው ስማዊ ቅጽል እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ጻድቁን ሰው እንዲዋሽ ያደርገዋል” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
ፍትሕ በሚራመድ ሰው ተመስሎ ተነግሮለታል። ትክክለኛና ቅን የሆነውን ነገር የሚያደርግ ሰው ፍትሕን በቅርበት እንደተከተለ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “አግባብነት ያለውን ብቻ አድርግ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ለሕዝቡ የሚሰጣቸውን ምድር መቀበል ሕዝቡ ምድሪቱን ከእግዚአብሔር እንደሚወርስ ሆኖ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አንተ” የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ በሙሉ ነው። (See: Forms of You)
“አምላክህ እግዚአብሔር የሚጠላውን” የሚለው ሐረግ ስለ ማምለኪያ የድንጋይ ዐምድ የበለጠ መረጃ ይሰጣል። አ.ት፡ “አምላክህ እግዚአብሔር ስለሚጠላቸው የትኛውንም የማምለኪያ የድንጋይ ዐምድ” (See: Distinguishing versus Informing or Reminding)
ይህ የሚያመለክተው ሐሰተኞችን አማልክት ለማምለክ የሚጠቀሙባቸውን ጣዖታት የሆኑ ዐምዶችን ነው።
“እንከን ያለበት” ወይም “አንዳች ጉድለት ያለበትን”። እንስሳው ሲታይ ጤነኛና እንከን የሌለበት
“ያ ለእግዚአብሔር አስቀያሚ ይሆናል
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው ብታገኝ” ወይም “አንድ ሰው ቢኖር” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የከተማ በሮች” ከተሞችን ወይም መንደሮችን ይወክላሉ። አ.ት፡ “ከከተሞችህ በአንዱ ቢኖር” (See: Synecdoche)
የእግዚአብሔር ፊት የእግዚአብሔርን ውሳኔ ወይም ምዘና ይወክላል። አ.ት፡ “አምላክህ እግዚአብሔር ክፉ ነው ብሎ የሚያስበው ነገር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ቃል ኪዳኑን አይታዘዝም”
“የትኛውንም ኮከብ”
“እንዲያደርገው ለማንም ያላዘዝኩትን”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው ስለዚህ የእምቢተኝነት ተግባር ቢነግርህ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ምርመራ” እንደ ግሥ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የሆነውን ነገር በጥንቃቄ መርምር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው እንዲህ ያለውን አስከፊ ነገር በእስራኤል አድርጎ እንደሆነ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አፍ” የሚወክለው የመስካሪዎችን ምስክርነት ነው። ይህ ወደ አድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በሰውየው ላይ ሁለት ወይም ሦስት ምስክሮች ከመሰከሩበት ከዚያ በኋላ ታስወግደዋለህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር፣ አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ እና ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አፍ” የሚወክለው የመስካሪውን ምስክርነት ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ነገር ግን በእርሱ ላይ የሚመሰክረው አንድ ሰው ብቻ ከሆነ ያንን ሰው ማስወገድ አይኖርብህም” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ምስክሮችን በሙሉ ነው። አ.ት፡ “ድንጋዮቹን ለመወርወር ምስክሮቹ ራሳቸው የመጀመሪያ ይሁኑ፣ ከዚያም ሕዝቡ ሁሉ በእርሱ ላይ ድንጋይ በመወርወር ይግደሉት” (See: Synecdoche)
“ጉዳይ ቢኖር” ወይም “ሁኔታ ቢኖር”
“መብት” አንድ ሰው አንድን ነገር የሚያደርግበት ወይም አንድ ነገር እንዲኖረው የሚያስችለው ሕጋዊ ስልጣን ነው።
እዚህ ጋ “የከተማ በሮች” ከተሞችን ወይም መንደሮችን ይወክላል። አ.ት፡ “በመንደርህ ውስጥ” (See: Synecdoche)
የነገር ስም የሆነው “ምክር” እንደ ግሥ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እንዲመክሩህ ጠይቃቸው” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ውሳኔ” እንደ ግሥ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በጉዳዩ ላይ ውሳኔ ይሰጣሉ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ካህናትና ዳኛው የሚወስኑትን የሚታዘዝ ሰው በአካሉ ከሕግ ኋላ እንደተከተለ ተደርጎ ተነግሯል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ስለ ጉዳዩ ዳኛውና ካህናት የሚወስኑትን ታዘዝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ካህኑን የማይታዘዝ … ወይም ዳኛውን የማይታዘዝ
ስማዊ ቅጽል የሆነው “ክፉን” እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ይህንን ክፉ ነገር ያደረገውን ሰው ከእስራኤል መካክል ታስወግደዋለህ” ወይም “ይህንን ክፉ ሰው ግደለው” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቡ የዕብሪት ተግባር የፈጸመው ሰው ስለመገደሉ በሚሰሙበት ጊዜ ይፈራሉ እነርሱ ራሳቸው የዕብሪትን ተግባር አይፈጽሙም እንደ ማለት ነው። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“በምትመጡበት” የሚለው ቃል “በምትሄዱበት” ወይም “ስትገቡ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። (ሂድ እና ና የሚለውን ተመልከት)
ይህ በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ ነው። ቀጥተኛ የሆነው ትዕምርተ ጥቅስ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ተደርጎ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከዚያም በዙሪያህ ያሉ ሀገራት ሕዝቦች ንጉሥ እንዳላቸው አንተም እንዲኖርህ ትወስናለህ፣ ከዚያም” (በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እንደ አንድ ሰው ቆጥሮ የሚናገራቸው ሰዎች አሉት። ወደ ብዙ ቁጥር ተውላጠ ስም መተርጎም በይበልጥ የተለመደ ይሆናል። አ.ት፡ “በዙሪያችን … ለራሳችን እናነግሣለን” (ተውላጠ ስም የሚለውን ተመልከት)
በእስራኤል ለአንድ ሰው እንደ ንጉሥ እንዲገዛቸው ሥልጣን መስጠታቸው ሕዝቡ ያንን ሰው ከእነርሱ በላይ ባለ ቦታ ላይ እንዳስቀመጡት ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በዙሪያዬ ያሉ ሕዝቦች”
እዚህ ጋ “ሀገራት” የሚወክሉት በሀገራቱ ውስጥ የሚኖሩትን ሰዎች ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እንደ አንተው እስራኤላዊ ከሆኑት አንዱን”
የእነዚህ ሁለት ሐረጎች ትርጉም ተመሳሳይ ነው። ሁለቱም የሚያመለክቱት እስራኤላዊ ያልሆነውን ሰው ነው። የእስራኤል ሕዝብ መጻተኛው እንዲገዛቸው እንዳይፈቅዱ እግዚአብሔር አጽንዖት ሰጥቷል። አ.ት፡ “በራስህ ላይ መጻተኛውን” ወይም “እስራኤላዊ ያልሆነውን በራስህ ላይ” (See: Doublet)
ይህ በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ሌላ ትዕምርተ ጥቅስ አለው። ቀጥተኛው ትዕምርተ ጥቅስ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ተደርጎ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ዳግመኛ ወደ ግብፅ እንዳትመለሱ ብሏልና” (በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው ነው። ባዕዳን ሴቶችን የሚያገባና የእነርሱን ሐሰተኛ አማልክት ለማምለክ የሚጀምር እስራኤላዊ ንጉሥ ልቡ ከእግዚአብሔር እንደሚመለስ ተነግሯል። አ.ት፡ “እግዚአብሔርን ማክበሩን በማቆም ሐሰተኞች አማልክትን ማምለክ እንዲጀምር እንዳያደርጉት” (Synecdoche and ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ዙፋን” የሚወክለው ሰውየው እንደ ንጉሥ የሚኖረውን ኃይልና ሥልጣን ነው። በዙፋን መቀመጥ ንጉሥ መሆን ማለት ነው። አ.ት፡ “ንጉሥ በሚሆንበት ጊዜ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “በግሉ የዚህን ሕግ ቅጅ በጥቅልል ላይ ለራሱ ይጻፍ” ወይም 2) “የዚህን ሕግ ቅጅ የሚጽፍለትን ሰው ይሹም”
“ሌዋውያን ካህናት ከሚጠብቁት ከሕጉ ቅጅ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ የሚሉት ተመሳሳይ ነገር ሲሆን ንጉሡ የእግዚአብሔርን ሕግ በሙሉ መታዘዝ እንዳለበት አጽንዖት ይሰጣሉ። (See: Parallelism)
እዚህ ጋ “ልቡ” የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው ነው። የአንድ ንጉሥ ዕብሪተኛ መሆን ልቡ እንደ ታበየ ሆኖ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “ዕብሪተኛ እንዳይሆን” ወይም “እንደ እርሱ ካለው እስራኤላዊ ይልቅ የተሻለ እንደሆነ እንዳያስብ” (Synecdoche እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አንድ ንጉሥ የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት አለመታዘዙ አንድ ሰው ከትክክለኛው መንገድ እንደሚወጣ በሚመስል መልኩ ተነግሯል። ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከትዕዛዛቱ የትኛውንም ሳይታዘዝ እንዳይቀር” ወይም “ትዕዛዛቱን ሁሉ እንዲጠብቅ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ምጸት የሚለውን ተመልከት)
ሌዋውያን የትኛውንም መሬት ከእግዚአብሔር አለመቀበላቸው ርስት እንዳልተቀበሉ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ከሕዝቡ መሬት የትኛውንም አይወስዱም” ወይም “እስራኤላውያን ከሚወስዱት መሬት የትኛውንም አይቀበሉም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ምንም ክፍል” ወይም “ምንም ድርሻ”
“በሌሎች የእስራኤል ነገዶች መካከል” ወይም “በሌሎች እስራኤላውያን መካከል”
አሮንና የእርሱ ተወላጆች እንደ ካህናት እግዚአብሔርን በማገልገላቸው ታላቅ ክብር እንደሚኖራቸው ሙሴ ሲናገር እግዚአብሔርን እንደሚወርሱት አንዳች ነገር አድርጎ ይናገራል። ተመሳሳዩን ሐረግ በዘዳግም 10፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ከዚያ ይልቅ እግዚአብሔር ይኖራቸዋል” ወይም “ከዚያ ይልቅ፣ እግዚአብሔር እርሱን እንዲያገለግሉት ይፈቅድላቸዋል፣ በዚያም አገልግሎት የሚያስፈልጋቸውን ያቀርብላቸዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ጨጓራና አንጀት ነው።
“ለካህኑ ትሰጠዋለህ”
እዚህ ጋ “እርሱን” ሌዋውያንን ሁሉ ይወክላል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የእግዚአብሔር ስም” የቆመው ለራሱ ለእግዚአብሔርና ለሥልጣኑ ነው። አ.ት፡ “የእርሱ ልዩ አገልጋዮች እንዲሆኑ” ወይም “እንደ እግዚአብሔር ተወካዮች እንዲያገለግሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እርሱን” የሚወክለው ሌዋውያንን ሁሉ ነው። አ.ት፡ “ሌዋውያንና ተወላጆቻቸው ለዘላለም” (See: Synec- doche)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “በብርቱ ቢፈልግ” ወይም “በእርግጠኝነት ቢፈልግ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ስም” የሚወክለው እግዚአብሔርን እና የእርሱን ሥልጣን ነው። አ.ት፡ “ከዚያም አምላኩን እግዚአብሔርን በካህንነት ያገልግል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በእግዚአብሔር ሀልዎት ፊት በመቅደሱ የሚያገለግሉት”
ካህኑ ከአባቱ የሚወርሰው ይህ ነው
(ሂድ እና ና የሚለውን ተመልከት)
በዙሪያቸው ያሉትን ሀገራት ሰዎች ሃይማኖታዊ ተግባራት እግዚአብሔር ይጠላል። እርሱ እጅግ ክፉዎች እንደሆኑ አድርጎ ይመለክታቸዋል። እዚህ ጋ “ሀገሮች” ሰዎቹን ይወክላሉ። አ.ት፡ “የሌሎች ሀገራት ሰዎች የሚያደርጓቸውን አስከፊ ነገሮች አታድርጉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በመካከልህ ማንም አይኑር” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ አስማትን የሚለማመዱ የተለዩ ሰዎች ናቸው። የትኛውንም ዓይነት አስማት እግዚአብሔር ከልክሏል። ለእንደዚህ ዓይነቶቹ ሰዎች ሁሉ የሚሆን ቃል ከሌለህ በይበልጥ ጥቅል በሆነ መልኩ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ወደፊት የሚሆነውን ለማወቅ በመሞከር፣ ዕጣ ለመጣል ወይም የሙታንን መናፍስት ለማነጋገር አስማት የሚጠቀም ማንም ቢሆን”
በሲኒ ውስጥ ያሉ ቅርጾችንና ስዕሎችን የሚያነብና ከሚያየው ተነሥቶ ወደፊት የሚሆኑትን ሁነቶች የሚተነብይ
እዚህ ጋ “እነርሱን” የሚያመለክተው አስቀድሞ በከነዓን የሚኖሩትን ሰዎች ነው።
እዚህ ጋ “ሕዝቦች” የሚለው ቃል የቆመው በከነዓን ለሚኖሩ የሕዝብ ወገኖች ነው። አ.ት፡ “ለእነዚህ የሕዝብ ወገኖች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መሬታቸውን የምትወስድባቸው እነዚህ ሕዝቦች”
ነቢይ እንዲሆን እግዚአብሔር አንድን ሰው መሾሙ እግዚአብሔር ሰውየውን እንደሚያነሣው ወይም ብድግ እንደሚያደርገው ሆኖ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እንዳንተው እስራኤላዊ ከሆኑት አንዱ”
እዚህ ጋ “አንተ” የሚያመለክተው ከ40 ዓመታት በፊት በኮሬብ ተራራ የነበሩትን እስራኤላውያንን ነው።
“በኮሬብ በአንድ ላይ በተሰበሰባችሁበት ቀን”
ይህ በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ ነው። ቀጥተኛ የሆነው ትዕምርተ ጥቅስ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ተደርጎ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ጉባዔ በተደረገበት ቀን እንዳትሞት ፈርተህ ስለነበር የአምላካችንን የእግዚአብሔርን ድምፅ መስማትም ሆነ ከእንግዲህ የእርሱን ታላቅ እሳት ማየት እንደማትፈልግ በተናገርክ ጊዜ” (በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ እግዚአብሔር ለተናገረው አጽንዖት ለመስጠት የእርሱ በሆነ ”ድምፅ” ተወክሏል። አ.ት፡ “አምላካችን እግዚአብሔር እንደገና ሲናገር አንስማ” (See: Synecdoche)
እግዚአብሔር፣ አንድን ሰው ነቢይ እንዲሆን መሾሙ፣ እግዚአብሔር ሰውየውን እንደሚያነሣው ወይም ብድግ እንደሚያደርገው ሆኖ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እንደ እነርሱ እስራኤላዊ ከሆኑት መካከል”
ነቢዩ ምን ማለት እንዳለበት እግዚአብሔር ለእርሱ መንገሩ እግዚአብሔር በነቢዩ አፍ ውስጥ ቃልን እንደሚጨምርበት ሆኖ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ለእስራኤል ሕዝብ ይነግራቸዋል”
እዚህ ጋ “ስሜ” የሚወክለው እግዚአብሔርን እና ሥልጣኑን ነው። አ.ት፡ “መልዕክቴን በሚናገርበት ጊዜ የማይሰማው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በኃላፊነት እጠይቀዋለሁ” ወይም “እቀጣዋለሁ”። እዚህ ጋ “እርሱን” የሚያመለክተው ነቢዩን የማይሰማውን ሰው ነው።
“መልዕክት ለመናገር የሚደፍር” ወይም “በዕብሪተኝነት መልዕክት የሚናገር”
እዚህ ጋ “ስሜ” የሚያመለክተው ራሱን እግዚአብሔርንና ሥልጣኑን ነው። አ.ት፡ “ለእኔ” ወይም “በእኔ ሥልጣን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መልዕክትን”
እዚህ ጋ “ስም” የሚወክለው አማልክቱን ራሳቸውን ወይም ሥልጣናቸውን ነው። ይህ ማለት ሐሰተኞቹ አማልክት አንድን መልዕክት እንዲናገር እንደ ነገሩት ነቢዩ ያስታውቃል ማለት ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” የሚወክለው የሰውን አሳብ ነው። አ.ት፡ “ራስህን ትጠይቃለህ” ወይም “ለራስህ ትናገራለህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ነቢዩ የሚናገረው መልዕክት ከእግዚአብሔር መሆኑን እንዴት እናውቃለን? እዚህ ጋ “እኛ” የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው።
እዚህ ጋ “የእግዚአብሔር ስም” የሚያመለክተው ራሱን እግዚአብሔርን እና ሥልጣኑን ነው። አ.ት፡ “ነቢይ እኔን ወክሎ እንደሚናገር ያስታውቃል” ወይም “ነቢይ በእኔ ሥልጣን እንደሚናገር ያስታውቃል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ነቢዩ ይህንን መልዕክት የተናገረው ያለ እኔ ሥልጣን ነው”
እግዚአብሔር በከነዓን የሚኖሩትን ሰዎች ማጥፋቱ አንድ ሰው የጨርቅ ቁራጭ ወይም የዛፍ ቅርንጫፍ እንደሚቆርጥ እርሱም እንደሚቆርጣቸው ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በከነዓን የሚኖሩትን የሕዝብ ወገኖች ይወክላል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“አምላክህ እግዚአብሔር በሚሰጥህ ምድር ላይ ይኖሩ የነበሩት እነዚያ ሕዝቦች”
“ከነዚያ ሕዝቦች ምድሪቱን ስትወስድ” ወይም “እነዚያ ሕዝቦች ከለቀቁ በኋላ ምድሪቱን የራስህ ስታደርግ”
“3 ከተሞችን ምረጥ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ሰዎች ወደ እነዚህ ከተሞች ለመጓዝ እንዲቀላቸው መንገዶችን መሥራት ይኖርባቸዋል። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ከሚመርጧቸው ከተሞች አንዱ በእያንዳንዱ የምድሪቱ ክፍል ውስጥ ይሁን። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ ምድሪቱን መስጠቱ ሕዝቡ ምድሪቱን እንደወረሱ ሆኖ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መመሪያዎቹ እነዚህ ናቸው” ወይም “አቅጣጫዎቹ እነዚህ ናቸው”
“ሰው” የሚለው ቃል እንዳለበት ይታወቃል። አ.ት፡ “ሌላውን ሰው የገደለ ሰው” (See: Ellipsis)
“ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዱ የሚያመልጥ” ወይም “ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዱ የሚሮጥ”
“ሕይወቱን ለማዳን”። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “የሟች ቤተሰብ ተበቅለው እንዳይገድሉት” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እዚህ ጋ “ባልንጀራ” ማለት በአጠቃላይ የትኛውም ሰው ማለት ነው። አ.ት፡ “በድንገት ሌላውን ሰው የሚገድል የትኛውም ሰው”
“ነገር ግን ባልንጀራውን ከመግደሉ በፊት አልጠላው እንደሆነ”። ባልንጀራውን አስቦበት የሚገድልበት ምክንያት እንዳልነበረው ያመለክታል። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ደራሲው አንድ ሰው ሌላውን በድንገት የሚገድልበትን መላ ምታዊ ሁኔታ ይሰጣል። (See: Hypothetical Situations)
የመጥረቢያው የብረት ክፍል ከእንጨቱ እጀታ ወልቆ
ይህ ማለት የመጥረቢያው ራስ ባልንጀራውን መትቶ ገድሎታል ማለት ነው።
የሟቹ ሰው ቤተሰብ ምናልባት ሊበቀሉት እንደሚሞክሩ ያመለክታል። በዚያ ያሉት ሰዎች ጥበቃ እንዲያደርጉለት እርሱን የገደለው ሰው ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ መሸሽ ይችላል (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እዚህ ጋ “ደም” የሚወክለው የተገደለውን ሰው ነው። “ደም ተበቃዩ” ሰው የሟቹ የቅርብ ዘመድ ነው። ገዳዩን ለመቅጣት ኃላፊነቱ የዚህ ዘመድ ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ሌላውን ሰው የገደለ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የአንድ ሰው በጣም መቆጣት ልክ ቁጣ እንደሚግል አንዳች ነገር ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “በጣም ተቆጥቶ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
"ደም ተበቃዩ ሟችን የገደለውን ሰው ይመታና ይገድለዋል”
“ሌላውን ሰው የገደለው በድንገት ስለሆነና ጠላቱ ስላልነበረ፣ ሰውየውን ለመጉዳትም ስላላቀደ ያ ሰው መሞት የሚገባው ባይሆንም”
“የምትወርሰውን ተጨማሪ መሬት ይሰጥሃል”
“እርሱ እንደሚያደርገው ለቅድም አያቶችህ ተስፋ የሰጠውን”
“እነዚህን ትዕዛዛት በሙሉ ብትታዘዝ”
እግዚአብሔር፣ አንድ ሰው እንዲኖረውና እንዲያደርገው የሚፈልግበት አግባብ እንደ እግዚአብሔር መንገድ ወይም ጎዳና ተቆጥሮ ተነግሯል። እግዚአብሔርን የሚታዘዝ ሰው በእግዚአብሔር መንገድ ወይም ጎዳና እንደ ሄደ ተቆጥሮ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “ዘወትር እንድትታዘዘው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ከዚያም አንድ ሰው በድንገት ሌላውን ሰው ከገደለ እንዲያመልጥበት ተጨማሪ ሦስት ከተሞችን ትመርጣለህ” (ቁጥሮች እና Assumed Knowl- edge and Implicit Information የሚለውን ተመልከት)
“አስቀድሞ ካዘጋጀኻቸው ከሦስቱ ከተሞች በተጨማሪ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የቤተሰቡ አባላት ንጹሕ የሆነውን ሰው እንዳይገድሉ ይህንን አድርግ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ደም” የሚወክለው የሰውን ሕይወት ነው። ደም ማፍሰስ ማለት ሰው መግደል ማለት ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ማንም ንጹሕ የሆነውን ሰው አይግደል” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በምድሪቱ” ወይም “በግዛቱ”
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ የሚሰጣቸው ምድር ርስት እንደሆነ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእስራኤል ሕዝብ “ከደም ተበቃዩ” የሚያመልጥበትን ከተማ ባለመሥራታቸው በሚሞተው ሰው ምክንያት በደለኛ መሆናቸው የሟቹ በደል በእነርሱ ላይ እንደሚሆን ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ደም” የሚወክለው ሕይወትን ሲሆን “የደም በደለኛ” የሚያመለክተው አንድ ሰው ንጹሕ የሆነን ሰው ስለ መግደሉ የሚኖርበትን በደል ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት አንድ የቤተሰብ አባል ንጽሕ የሆነን ሰው ቢገድል፣ ከዚያም ይህ እንዲሆን ዝም በማለታቸው የእስራኤል ሕዝብ በሙሉ በደለኛ ይሆናሉ።
እዚህ ጋ “ባልንጀራ” ማለት በአጠቃላይ ማንኛውም ሰው ማለት ነው።
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል። አ.ት፡ “እርሱን ለመግደል ተደብቆ ይጠብቀዋል” ወይም “ሊገድለው ያቅዳል” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ያጠቃዋል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“እስኪሞት ድረስ ቢጎዳው” ወይም “ቢገድለው”
“እንዲያመጡት ሰው ይላኩ፣ እርሱንም ከተከለለበት ከተማ መልሰው ያምጡት”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “አሳልፈው ይስጡት” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው የአንድን ሰው ሥልጣን ነው። አ.ት፡ “ኃላፊነት ላለበት ዘመዱ ሥልጣን” ወይም “ኃላፊነት ላለበት ዘመዱ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የተገደለው ሰው ዘመድ ነው። ይህ ዘመድ ገዳዩን ለመቅጣት ኃላፊ ነው።
“ገዳዩ እንዲሞት” ወይም “ኃላፊነት ያለበት ዘመድ ገዳዩን እንዲገድለው”
እዚህ ጋ “ዐይንህ” የሚወክለው ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “ምሕረት አታድርግለት” ወይም “አትዘንለት” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “የደም በደል” የሚወክለው ንጹሕ የሆነውን ሰው የመግደልን በደል ነው። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ በንጹሕ ሰው ሞት ምክንያት በደለኛ እንዳይሆን ነፍሰ ገዳዩን ግደለው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እስራኤል” የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “በመሬቱ ድንበር ላይ ያለውን ምልክት በማንሣት ከባልንጀራህ መሬት አትውሰድበት” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“የቀደሙት አባቶችህ ያስቀመጡትን”
ሙሴ ይህንን የሚለው ሕዝቡ ለረጅም ዓመታት በምድሪቱ በተቀመጡ ጊዜ የቀደሙት አባቶቻቸው በመጀመሪያ ምድሪቱን በወሰዱ ጊዜ ያበጁትን ድንበር እንዳያነሡ ነው።
እግዚአብሕር ለእስራኤል ሕዝብ መሬት መስጠቱ ምድሪቱን እንደወረሱ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “አምላክህ እግዚአብሔር እንድትወርሰው በሚሰጥህ ምድር” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ አንድ ምስክር” ወይም “አንድ ምስክር ብቻ”
እዚህ ጋ “መነሣት” ማለት በፍርድ ቤት መቆምና አንድን ሰው በመቃወም ለዳኛው መናገር ማለት ነው። አ.ት፡ “አንድ ሰው ስላደረገው ክፉ ነገር ለዳኞች እንዳይናገር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
አንድ ሰው በየትኛውም ጊዜ ክፉ ነገር ሲያደርግ”
እዚህ ጋ “አፍ” የሚወክለው ምስክሮች የሚናገሩትን ነው። ቢያንስ ሁለት ወይም ሦስት ምስክሮች መኖር እንዳለባቸው ያመለክታል። አ.ት፡ “በሁለት ወይም በሦስት ሰዎች ምስክርነት” ወይም “ቢያንስ ሁለት ወይም ሦስት ሰዎች ተፈጽሟል ያሉትን መሠረት በማድረግ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Assumed Knowledge and Implicit Information የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰውየው በደለኛ መሆኑን ታረጋግጣለህ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“መቼ” ወይም “ከሆነ”
“አንድን ሰው ለመጉዳት የሚሞክር ምስክር”
እዚህ ጋ “መነሣት” ማለት ፍርድ ቤት ውስጥ መቆምና አንድን ሰው በመቃወም ለዳኛው መናገር ማለት ነው። አ.ት፡ “ሰውየውን ችግር ላይ ለመጣል ኃጢአት ሠርቷል ብሎ ለዳኛው የሚናገር” ወይም “ዳኛው እንዲቀጣው አንድን ሰው ኃጢአት ሠርቷል ብሎ ለዳኛው የሚናገር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“እርስ በእርስ ያልተስማሙ”
ይህ ማለት ሁለቱ ሰዎች የእግዚአብሔር ሀልዎት ወደሚያድርበት ቅዱስ ስፍራ መሄድ አለባቸው ማለት ነው። ስለ እግዚአብሔር ሕጋዊ ውሳኔዎችን የመስጠት ሥልጣን ያላቸው ካህናትና ዳኞች በተቀደሰው ስፍራ አሉ። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“ፊት ይቁሙ” የሚለው ሐረግ የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህ ማለት ሥልጣን ወዳለው አካል መሄድና እርሱ ስለ ጉዳዩ ሕጋዊ ውሳኔ እንዲሰጥ ማድረግ ማለት ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ዳኞቹ የሆነውን ነገር ለማወቅ ጠንክረው መሥራት አለባቸው”
“ከዚያም ሐሰተኛውን ምስክር ሌላውን ሰው እንድትቀጣ በፈለገበት መንገድ ትቀጣዋለህ”
ስማዊ ቅጽል የሆነው “ክፉን” እንደ ቅጽል ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ክፉውን ልምምድ ከመካከልህ ታርቃለህ” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
“ሐሰተኛውን ምስክር በምትቀጣበት ጊዜ የቀረው ሕዝብ”
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ስለ ቅጣቱ ይሰሙና እነርሱም እንዳይቀጡ ይፈራሉ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“እንደዚህ ያለውን ክፉ ነገር ደግመው አያደርጉም”
እዚህ ጋ “ዐይኖች” የሚያመለክቱት ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “አትራራለት” ወይም “ምሕረት አታድርግለት” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ ትርጉሙ ግልጽ ስለሆነ ሐረጎቹ አጥረዋል። ይኸውም አንድ ሰው ሌላውን ሰው በጎዳበት በዚያው መልኩ ሕዝቡ ይቀጣዋል ማለት ነው። (See: Ellipsis)
“ከጠላቶችህ ጋር ለመዋጋት ወደ ጦርነት በምትወጣበት ጊዜ”
ሰዎች ብዙ ፈረሶችና ሠረገላዎች ያሉትን ሰራዊት በጣም ጠንካራ እንደሆነ ይቆጥሩ ነበር። የዚህ መግለዓ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እግዚአብሔር ሕዝቡን ከግብፅ ወደ ከነዓን አምጥቷቸዋል። ከግብፅ ወደ ከነዓን የሚደረገውን ጉዞ ለማመልከት “ወደ ላይ” የሚለውን ቃል የተለመደ ነበር። አ.ት፡ “ከግብፅ ምድር መርቶ ያወጣችሁ እግዚአብሔር”
“ለእስራኤል ወታደሮች ተናገር”
እነዚህ አራቱም አገላለጾች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ እንዳይፈሩ ጠንከር ያለ አጽንዖት ይሰጣሉ። የአንተ ቋንቋ ይህንን አሳብ የሚገልጹ አራት መንገዶች ከሌሉት ከአራት በሚያንሱ ቃላት መጠቀም ትችላለህ። (See: Parallelism)
እዚህ ጋ “ልባችሁ” የሕዝቡን የሕዝቡን ድፍረት ይወክላል። የልብ መሸበር የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን “አትፍሩ” ማለት ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የእስራኤልን ጠላቶች ድል ማድረጉ ከእስራኤል ሕዝብ ጋር ሆኖ እንደሚዋጋ ጦረኛ ተደርጎ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ድል ሊሰጣችሁ”
ከአለቆቹ ሥራ አንዱ ከሰራዊቱ ማን መሰናበት እንዳለበት መወሰን ነው። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“አዲስ ቤት ሠርቶ ያላስመረቀ ወታደር በዚህ ካለ ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ”
አለቃው አንድን ወታደር ሊያጋጥመው የሚችለውን ሁኔታ ይዘረዝራል። አ.ት፡ “እርሱ በጦርነት ላይ ቢሞት በእርሱ ፈንታ ሌላ ሰው ቤቱን እንዳያስመርቅ” (See: Hypothetical Situations)
“እዚህ አዲስ ወይን ተክሎ ፍሬውን ያልሰበሰበ ወታደር ካለ ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ”
አለቃው አንድን ወታደር ሊያጋጥመው የሚችለውን ሁኔታ ይዘረዝራል። አ.ት፡ “እርሱ በጦርነት ላይ ቢሞት በእርሱ ፈንታ ሌላ ሰው ፍሬውን እንዳይሰበስብ” (See: Hypothetical Situations)
“ሚስት ለማግባት ቃል ኪዳን ያደረገ፣ ነገር ግን ያላገባት የትኛውም ወታደር እዚህ ቢኖር ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ”
አለቃው አንድን ወታደር ሊያጋጥመው የሚችለውን ሁኔታ ይዘረዝራል። አ.ት፡ “እርሱ በጦርነት ላይ ቢሞት በእርሱ ፈንታ ሌላ ሰው እንዳያገባት” (See: Hypothetical Situations)
“እዚህ ያለ የትኛውም ወታደር ቢፈራና ልቡ ቢሸበር ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ”
ሁለቱም ቃላት መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ነው። አ.ት፡ “በጦርነት ለመዋጋት የሚፈራ” (See: Doublet)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እርሱ እንደፈራ ሌላውም እስራኤላዊ እንዳይፈራ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” የሚወክለው የአንድን ሰው ድፍረት ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የእስራኤልን ሕዝብ እንዲመሩ አለቆቹ አዛዦችን መሾም አለባቸው”
እዚህ ጋ “ከተማ” ሕዝቡን ይወክላል። አ.ት፡ “የአንድን ከተማ ሕዝብ ለመውጋት በምትሄድበት ጊዜ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በከተማው ለሚኖሩ ሰዎች እጅ እንዲሰጡ ዕድል ስጣቸው”
እዚህ ጋ “በሮች” የሚያመለክቱት የከተማይቱን በሮች ነው። “በሮቻቸውን ከከፈቱልህ” የሚለው ሐረግ የሚወክለው የሚማረኩትንና እስራኤላውያን ወደ ከተማቸው እንዲገቡ የሚፈቅዱትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “በሰላም ወደ ከተማቸው እንድትገባ ከፈቀዱልህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እርሱ” የሚያመለክተው ሕዝቡን የሚወክለውን ከተማውን ነው። አ.ት፡ “ነገር ግን የከተማይቱ ሰዎች እጃቸውን ባይሰጡ” ወይም “ነገር ግን የከተማይቱ ሰዎች ያቀረብክላቸውን የሰላም ጥሪህን ባይቀበሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ልጆቹን”
“የሚጠቅሙትን ነገሮች በሙሉ”
እነዚህ በጦርነት ድል ያደረጉ ሰዎች ከወጓቸው ሰዎች ላይ የሚወስዷቸው ጠቃሚ ነገሮች ናቸው።
እዚህ ጋ “ከተሞች” የሚወክሉት ሕዝቡን ነው። አ.ት፡ “በከተሞች የሚኖሩት ሰዎች በሙሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ለሕዝቡ በከነዓን የሚሰጣቸው ከተሞች እነርሱ የሕዝቡ ርስት እንደሆኑ ተቆጥረው ተነግሮላቸዋል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሕይወት ያለበትን ሁሉ በሕይወት አታስቀር”። ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሕይወት ያለውን ሁሉ ግደል” (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
x
“በጦርነት ተዋጋ”
“ዛፎቹን በመጥረቢያ ቁረጣቸው”
ይህ ሰዎቹ አስቀድመው የሚያውቁትን ለማስታወስ የቀረበ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ ነው። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የፍሬ ዛፎች ሰዎች ስላልሆኑ ጠላቶችህ አይደሉም” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“የሚበላ ፍሬ የማይሰጡ ዛፎች መሆናቸውን ስታውቅ”
እነዚህ አንድን ከተማ ለመክበብ የሚያስፈልጉ መሰላሎችና ማማዎችን የመሳሰሉ መሣሪያዎችና መዋቅሮች ናቸው።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “የከተማይቱ ሰዎች በጦርነቱ እስኪሸነፉ ድረስ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እርሱ” የሚወክለው የከተማይቱን ሕዝብ የሚወክለውን ከተማ ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው ማንነቱ ባልታወቀ ሰው የተገደለን ሰው ቢያገኝ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የሞተው ሰው ሜዳ ላይ ወድቋል።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ማን እንደ ገደለው ማንም አያውቅም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ለከተሞቹ ያለውን ርቅት ይለኩ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ማንነቱ ያልታወቀ ሰው የገደለውን እርሱን” ወይም “ሬሳውን” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
x
“ወደ ሸለቆው ይምጡ”
“ካህናቱ እርሱን እንዲያገለግሉት አምላክህ እግዚአብሔር ስለመረጣቸው”
ሙሴ ለአንድ ሰው እንደሚናገር አድርጎ ለእስራኤል ሕዝብ ስለሚናገር “የአንተ” የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
“የእስራኤልን ሕዝብ እንዲባርኩ”
እዚህ ጋ “በ -- ስም” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ራሱንና የእርሱን ሥልጣን ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ራሱ የሚለውንና የሚያደርገውን የሚልና የሚያደርግ እርሱ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“አለመግባባቶችንና የጸብ ምክንያቶችን ሁሉ የሚፈቱት እግዚአብሔር እና እነርሱ ይሆናሉ”
x
እግዚአብሔር በግብፅ ባሪያ የነበረውን የእስራኤልን ሕዝብ ማዳኑ ሕዝቡን ከባርነት ለመቤዠት ገንዘብ እንደከፈለላቸው በሚመስል መልኩ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ንጹሕን ሰው እንደ ገደሉ በደለኞች አድርገህ አትቁጠራቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከዚያም ስለ ንጹሑ ሰው ሞት እግዚአብሔር ሕዝቡን እስራኤልን ይቅር ይላቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ንጹሕን ሰው ስለ መግደልህ ከእንግዲህ በደለኛ አትሆንም”
x
“እናንተ ወታደሮች የሆንችሁ ውጡ”
“ከእርሷ ጋር ለመተኛት ብትፈልግ” ለሚለው የትህትናን ሐረግ ተጠቀም።
“ለታገባት ብትፈልግ”
“ጸጉሯን ከራሷ ላይ ትመለጠው”
“የጣቶቿን ጥፍር ትቁረጥ”
ይህንን የምታደርገው በዘዳግም 21፡12 እንደተጠቀሰው ሰውየው ወደ ቤቱ ካመጣትና ጸጉሯን ተቆርጣ፣ የእጅና የእግር ጣት ጥፍሮቿን ከተቆረጠች በኋላ ነው። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “የሕዝቧን ልብስ ታወልቅና የእስራኤላውያንን ልብስ ትለብሳለች” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እርሷን በማረክህ ጊዜ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ወሩን በሙሉ” ወይም “አንድ ወር ሙሉ”
ሰውየው ከሴቲቱ ጋር ስለ መተኛቱ ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል። አአ.ት፡ “ነገር ግን አብረሃት ከተኛህ በኋላ ሚስትህ እንዳትሆን ከወሰንክ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“መሄድ ወደምትፈልግበት ትሂድ”
“ከእርሷ ጋር ከተኛህ በኋላ ስለ ሰደድካት አሳፍረሃታልና”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፣ 1) “ሰውየው ከሚስቶቹ አንደኛዋን ይወዳል፣ ሌላይቱን ሚስቱን ይተላታል” ወይም 2) “ሰውየው ሌላይቱን ሚስቱን ከሚወድበት በበለጠ አንደኛውን ሚስቱን ይወዳታል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ሁለቱም ሚስቶቹ ልጆችን ወልደውለታል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በኩሩ ሰውየው ከሚጠላት ሚስቱ የተወለደ ከሆነ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ሰውየው በ-- ጊዜ”
“ሰውየው ንብረቱን ለልጆቹ ርስት አድርጎ ይሰጣቸዋል”
“ከተጠላችው ሚስቱ በተወለደው ልጅ ምትክ ከተወዳጅ ሚስቱ የተወለደውን ልጅ በኩር አያድርገው”
“ሁለት ዕጥፍ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ያ ልጅ ሰውየው የወንዶች ልጆች አባት መሆኑን የሚያሳይ ነው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ድምፅ” አንድ ሰው የሚናገረውን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “አባቱ ወይም እናቱ የሚሉትን የማይታዘዝ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ስለ መጥፎ ተግባሩ ይቅጡት” ወይም “ያሰልጥኑትና ያስተምሩት”
“እንዲመጣ ያስገድዱት”
“ልጃችን”
እዚህ ጋ “ድምፅ” አንድ ሰው የሚናገረውን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ወይም የሙሉው ሰው ተምሳሌት ነው። አ.ት፡ “እንዲያደርግ የምንነግረውን አያደርግም” ወይም “አይታዘዘንም” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Synecdoche የሚለውን ተመልከት)
ብዙ የሚበላና የሚጠጣ ሰው
አስካሪ መጠጥ አብዝቶ የሚጠጣና ብዙ ጊዜ የሚሰክር ሰው
“እስኪሞት ድረስ ድንጋይ ወርውሩበት”
ቅጽሉ “ክፉ” ስማዊ ሐረግ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ይህንን ክፉ ነገር የሚያደርገውን ሰው ከእስራኤላውያን መካከል ታርቃለህ” ወይም “ይህንን ክፉ ሰው ግደለው” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
“እስራኤል” የሚለው ቃል የእስራኤልን ሕዝብ የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ በሙሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል። አ.ት፡ “በልጁ ላይ ስለሆነው ነገር ይሰማሉ፣ እነርሱንም ሕዝቡ እንዳይቀጣቸው ይፈራሉ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“አንድ ሰው በሞት ልትቀጣው እስከሚያስፈልግህ ድረስ እጅግ የከፋ ነገር ካደረገ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አስወግደው” ወይም “ግደለው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች 1) “ከሞተ በኋላ ዛፍ ላይ ስቀለው” ወይም 2) “ግደለውና በቋሚ እንጨት ላይ ስቀለው”
“በምታስወግደው ጊዜ በዚያው ቀን ቅበረው”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች 1) “ሰዎች የሚሰቅሉትን ሁሉ እግዚአብሔር ይረግማቸዋል” እና 2) “ሰዎች እግዚአብሔር የረገማቸውን በዛፍ ላይ ይስቀሏቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የረገመውን በዛፍ ላይ ሰቅለህ በመተው
“ከባለቤቱ ርቆ ሲሄድ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እንዳላየኻቸው አትሁን” ወይም “ምንም ነገር ሳታደርግ አትሂድ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“እስራኤላዊ ወንድምህ ከአንተ ርቆ የሚኖር ከሆነ”
“ወይም የእንስሳው ባለቤት ማን እንደሆነ ካላወቅህ”
“ባለቤቱ ፈልጎት እስኪመጣ ድረስ እንስሳው በአንተ ዘንድ ይቆይ”
“አህያውንም በተመሳሳይ መንገድ መልስለት”
“በተመሳሳይ መንገድ ልብሱን መልስለት”
“የወንድ ልብስ”
ወፎች ከጭራሮ፣ ሣር፣ እጽዋትና ጭቃ ለራሳቸው የሚሠሩት ቤት
“ከትናንሽ ወፎች ወይም በጎጆው ውስጥ ካሉ ዕንቁላሎች ጋር”
“እናቲቱ ወፍ በጫጩት ወፎች ላይ ተቀምጣለት”
ረጅም ቀናት የረጅም ዕድሜ ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 4፡26 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “ረጅም ዓመት መኖር እንድትችል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ቅዱስ ስፍራ” የሚለው ቃል በተቀደው ስፍራ የሚሠሩትን ካህናት የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በእግዚአብሔር ቅዱስ ስፍራ ያሉ ካህናት ምርቱን ሁሉ እንዳይወስዱት” ወይም “ምርቱን ሁሉ እንዳታረክሰውና ካህናቱ ከመጠቀም እንዳይከለክሉህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በወይን ተክል ቦታ የሚበቅለውን ፍሬ”
በበጎች ላይ የሚበቅል ለስላሳና የሚጠቀለል ጸጉር
ከቃጫ ተክል የሚሠራ ክር (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
በአንድ ላይ ታስረው በእያንዳንዱ የካባው ማዕዘን ላይ የሚንጠለጠሉ ክሮች
አንድ ሰው በሌሎች ልብሶቹ ላይ ደርቦ የሚለብሰው ረዘም ያለ ልብስ
“ከዚያም ከጋብቻዋ በፊት ከሌላ ሰው ጋር ስለመተኛቷ ቢከሳት”
የነገር ስም የሆነው “ምስክርነት” እንደ ግሥ ሐረግ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች መጥፎ ሰው እንደሆነች እንዲያስቡ ያደርጋል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆኑት “ማረጋገጥ” እና “ድንግልና” እንደ ግሣዊ ሐረጎች ሊተረጎሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “ቀደም ሲል የግብረ ሥጋ ግንኙነት እንዳልነበራት የሚያረጋግጥ አንዳች ነገር ውሰድ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ሳያገባት በፊት ከሌላ ሰው ጋር ስለመተኛቷ ከሷታል” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
የነገር ስም የሆኑት “ማረጋገጥ” እና “ድንግልና” እንደ ግሣዊ ሐረጎች ሊተረጎሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “ልጅህ ቀደም ሲል የግብረ ሥጋ ግንኙነት ላለመፈጸሟ ማረጋገጫ ማቅረብ አልቻለችም” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆኑት “ማረጋገጥ” እና “ድንግልና” እንደ ግሣዊ ሐረጎች ሊተረጎሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “ይሁን እንጂ ልጄ ቀደም ሲል የግብረ ሥጋ ግንኙነት እንዳልፈጸመች ይህ ያረጋግጣል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ከዚያም ድንግል እንደነበረች ማስረጃ እንዲሆን እናትና አባቷ በደም የተነከረውን ጨርቅ ለሽማግሌዎቹ ያሳያሉ።(See: Assumed Knowledge and Implicit Information
“ቅጣት እንዲከፍል ያድርጉት”
“100 ሰቅል” (ገንዘብ በመጽሐፍ ቅዱስ እና ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ገንዘቡን ለልጅቱ አባት ስጡት”
የነገር ስም የሆነው “ምስክርነት” እንደ ግሣዊ ሐረግ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች የእስራኤልን ድንግል መጥፎ ሰው አድርገው እንዲያስቧት አድርጓል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“እንዲፈታት በፍጹም አትፍቀድለት”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ሕይወቱን ሙሉ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ሆኖም እውነት ቢሆን” ወይም “ሆኖም ሰውየው የተናገረው እውነት ቢሆን”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰውየው ልጅቱ ድንግል ስለመሆኗ ማረጋገጫ አላገኘም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆኑት “ማረጋገጫ” እና “ድንግልና” እንደ ግሣዊ ሐረጎች ሊተረጎሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “ልጅቱ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ፈጽማ እንደማታውቅ የሚያስረዳ አንዳች ነገር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“ከዚያም ሽማግሌዎቹ ልጅቱን ያውጧት”
“እስክትሞት ድረስ ድንጋይ ወርውሩባት”
“በእስራኤል ውስጥ አሳፋሪ ነገር አድርጋለችና”
“በአባቷ ቤት ውስጥ እየኖረች እንደ ሴተኛ አዳሪ ማድረግ”
ቅጽል የሆነው “ክፉ” እንደ ስማዊ ሐረግ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ይህንን ክፉ ነገር ያደረገውን ከእስራኤላውያን መካከል አስወግድ” ወይም “ይህንን ክፉ ሰው አስወግደው” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው ሌላውን ሰው ቢያገኝ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በዚህ መንገድ ታስወግዳለህ”
“አንድን ሰው እንድታገባ ቃል የተገባላት”
እነዚህ ትዕዛዛት ለእስራኤል እንደ ቡድን የተነገሩ ናቸው፣ በመሆኑም ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
“ከዚያም ልጅቱንና ከእርሷ ጋር የተኛውን ሰው አምጧቸው”
“ምክንያቱም ለእርዳታ አልተጣራችም”
በዚያን ዘመን እስራኤላውያን ለጋብቻ የተጫጩ ወንድና ሴትን እንደ ባልና ሚስት ይቆጥሯቸው ነበር። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ምክንያቱም የእስራኤላዊ ወንድሙ ከምትሆን ልጅ ጋር ተኝቷል” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ቅጽሉ “ክፉ” እንደ ስማዊ ሐረግ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ይህንን ክፉ ነገር ያደረገውን ሰው ከእስራኤላውያን መካከል አስወግደው” ወይም “ይህንን ክፉ ሰው አስወግደው” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ወላጆቿ አንድን ሰው እንድታገባ የተስማሙባት፣ ሆኖም ገና ያላገባችው ልጅ ማለት ነው።
“ከዚያም ከእርሷ ጋር የተኛውን ሰው ብቻ ግደሉ”
“ስላደረገችው ነገር በሞት አትቅጧት”
“ምክንያቱም ይህ ሁኔታ አንድ ሰው ሌላውን ሰው አጥቅቶ ከሚገድልበት ሁኔታ ጋር ስለሚመሳሰል ነው”
“ምክንያቱም ሰውየው ልጅቱን ከሰፈር ውጪ ሥራ ላይ ሆና አግቷታል”
“ሆኖም ወላጆቿ ለሚያገባት ሰው እንደሚድሩለት ቃል ያልገቡለት”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው ስለሆነው ነገር ቢያውቅ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
አንድ ሰቅል አሥራ አንድ ግራም ይመዝናል። አ.ት፡ “አምሳ የጥሬ ብር ዝርዝር” ወይም “550 ግራም ጥሬ ብር” (See: Biblical Money and Numbers)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ዕድሜውን ሙሉ አይፍታት” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ምንም እንኳን እናቱ ባትሆንም የቀድሞ የአባቱን ሚስት ማግባት የለበትም” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“የወንድ አካሉ የተቀጠቀጠ ወይም የተቆረጠበት ሰው”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “የእስራኤል ማኅበረሰብ ሙሉ አባል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ወላጆቹ ዘመዳሞች ሆነው ወይም በዝሙት የወለዱት ልጅ ወይም 2) ከሴተኛ አዳሪ የተወለደ ልጅ።
ይህ “አሥረኛ” የአሥር ደረጃን አመልካች ቁጥር ነው። አ.ት፡ “ከዲቃላው ልጅ ተወላጆች አሥረኛ ትውልድ በኋላ እንኳን” (ደረጃን አመልካች ቁጥር የሚለውን ተመልከት)
“ከእነዚህ ተወላጆች ማናቸውም”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “የእስራኤል ማኅበረሰብ ሙሉ አባል አይሁኑ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ “አሥረኛ” የአሥር ደረጃን አመልካች ቁጥር ነው። አ.ት፡ “ከተወላጆቹ ከአሥር ትውልድ በኋላ እንኳን” (ደረጃን አመልካች ቁጥር የሚለውን ተመልከት)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ምግብና መጠጥ በማቅረብ አልተቀበሏችሁም” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ሙሴ እስራኤላውያንን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ” የሚለው ቃል እዚህ ጋ ነጠላ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ትኩረት አልሰጠውም” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“እንዲረግምህ ሳይሆን እንዲባርክህ አደረገው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “ከአሞናውያንና ከሞዓባውያን ጋር የሰላም ስምምነት ከቶ ማድረግ የለብህም” ወይም 2) “ለእነዚያ 2 የሕዝብ ወገኖች መልካም እንዲሆንላቸውና ለመበልጸግ የሚያስችላቸውን ምንም ነገር አታድርግ”
x
“ኤዶማዊውን አትጥላው”
“ዘመድህ ነውና”
“ግብፃዊውን አትጥላው”
ይህ “ሦስተኛ” የሦስት ደረጃን አመልካች ቁጥር ነው። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ኤዶማዊ ወይም ግብፃዊ በእስራኤላውያን ማኅበረሰብ ውስጥ ለመኖር ቢመጣ፣ የልጅ ልጆቹ የዚያ ማኅበረሰብ ሙሉ አባል ሊሆኑ ይችላሉ” (See: (ደረጃን አመልካች ቁጥር እና Assumed Knowledge and Implicit Information የሚለውን ተመልከት))
ሙሴ ለእስራኤላውያን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ” እና “የአንተ” የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥሮች ናቸው። (See: Forms of You)
“ጠላቶችህን ለመውጋት”
“መጥፎ ከሆኑ ነገሮች ሁሉ ራስህን አርቅ”
ይህ ዘር ማፍሰሱ የተነገረበት የትህትና አባባል ነው። አ.ት፡ “በእንቅልፍ ላይ እያለ ዘር ስለፈሰሰው ንጹሕ ያልሆነ ማንኛውም ሰው” (See: Euphemism)
“ለመቆፈር የምትጠቀምበት መሣሪያ ይኑርህ”
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ከሌላ ሀገር ከጌታው አምልጦ ወደ እስራኤል የመጣ ባሪያ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“ባሪያው በሕዝብህ መካከል ይኑር”
እግዚአብሔር በማንኛውም ሰው በየትኛውም ምክንያት በወንድና በሴት የሚደረጉ የአመንዝራነት ዓይነቶችን የሚከለክል ዝርዝር ይሰጣቸዋል። (See: Merism)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፤ ሙሴ፣ 1) ሴቶችና ወንዶች ወሲባዊ ተግባርን የመቅደስ አገልግሎት አካል እንዳያደርጉ ይከለክላቸዋል ወይም 2) ሴቶችና ወንዶች ገንዘብ ለማግኘት ወሲባዊ ተግባር እንዳይፈጽሙ ለመከልከል ሻል ባለ ቃል ይጠቀማል። (See: Euphemism)
“በዝሙት ሥራ ገንዘብ የምታገኝ ሴት ያንን ገንዘብ ወደ -- ቤት አታምጣ”
ገንዘብ ለማግኘት ከእርሱ ጋር ወንዶች ወሲብ እንዲፈጽሙ የሚፈቅድ ወንድ
“ወደ መቅደስ”
“ስእለት ለመፈጸም”
የሴትና የወንድ ዝሙት አዳሪዎችን ዋጋ
“ለእስራኤላዊ ወንድምህ አንዳች ነገር ብታበድረው ካበደርከው በላይ እንዲመልስልህ አታድርገው”
ለአንድ ሰው ማበደርና ያ ሰው ከተበደረው በላይ እንዲመልስ ማስገደድ
“ለአንድ ሰው ገንዘብ፣ ምግብ ወይም የትኛውንም ነገር በምታበድርበት ጊዜ ወለድ አታስከፍለው”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “በምትሠራሁ ሁሉ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ስእለትህን ለመፈጸም ረጅም ጊዜ አትውሰድ”
“ምክንያቱም ስእለትህን ካልፈጸምክ አምላክህ እግዚአብሔር ይነቅፍሃል፣ ይቀጣሃልም”
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ካልተሳልክ ግን የምትፈጽመው ስእለት የለህምና ኃጢአት አትሠራም” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “የተናገርከው ቃል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ታደርገው ዘንድ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር የተሳልከውን ማንኛውንም ነገር”
“ልታደርገው ስለፈለግህ ቃል ስትገባ ሰዎችህ የሰሙህን ነገር ሁሉ”
“ስትናገር ሰዎች የሰሙህን”
“ከዚያም እስክትጠግብ ድረስ ወይን በመብላት መደሰት ትችላለህ”
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ሆኖም ይዘህ ለመሄድ በከረጢትህ ውስጥ ምንም ወይን አትጨምር” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“ሰብሉ ባፈራበት የባልንጀራህ እርሻ መካከል በምታልፍበት ጊዜ”
“ከዚያም ከሰብሉ ፍሬ በእጅህ ወስደህ መብላት ትችላለህ”
“ነገር ግን የባልንጀራህን የደረሰ ሰብል አጭደህ አትውሰድ”
ገበሬዎች ስንዴ ለመሰብሰብ የሚጠቀሙበት ስለታም መሣሪያ
“ሚስት ወስዶ” እና “በሚያገባት” የሚሉት ሐረጎች ትርጉማቸው አንድ ነው። አ.ት፡ “አንድ ወንድ አንዲትን ሴት በሚያገባበት ጊዜ” (See: Doublet)
እዚህ ጋ “ዐይኖች” የሚወክሉት ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “እንደማይወዳት ከወሰነ” (See: Synecdoche)
“በሆነ ምክንያት ከእርሱ ጋር ሊያቆያት ያለመፈለግ ውሳኔ አድርጓል”
“ከዚህ በኋላ በጋብቻ ውስጥ እንደሌሉ የሚገልጽ ሕጋዊ ወረቀት ለሚስቱ ይስጣት”
“ሄዳ ሌላ ሰው እንድታገባ”
“ሁለተኛው ባሏ እንደሚጠላት ቢወስን”
ይህ ሰውየውና ሴቲቱ ከእንግዲህ በጋብቻ ውስጥ እንዳልሆኑ የሚናገር ሕጋዊ ወረቀት ነው። ይህንን በዘዳግም 24፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ለሴቲቱ ይስጣት”
“ሴቲቱን ያገባት ሁለተኛው ሰው”
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “በፍቺውና እንደገና ሌላ ሰው በማግባቷ ከረከሰች በኋላ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ምድር ኃጢአት ልትሠራ እንደምትችል ተደርጋ ተነግሮላታል። አ.ት፡ “በምድሪቱ ዙሪያ በደል እንዳታስፋፋ” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
“አንድ ሰው በቅርቡ አንዲትን ሴት በሚያገባበት ጊዜ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከቤቱ እንዲርቅና የትኛውንም ዓይነት ሥራ እንዲሠራ ማንም አያስገድደው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በቤቱ ለመኖር ነጻ ይሁን”
ክብደት ባላቸው ሁለት ክብ ድንጋዮች እህል በመፍጨት ዱቄት ለመሥራት የሚያስችል መሣሪያ
ከወፍጮ ጋር ያለ የላይኛው ክብ ድንጋይ
“ሕይወት” የሚለው ቃል አንድ ሰው ራሱን በሕይወት ለማቆየት የሚያስፈልገው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ሰውየው ለቤተሰቡ ምግብ ለማዘጋጀት የሚጠቀምበትን መውሰዱ ነውና” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ “አንድ ሰው ቢጠለፍ” እንደማለት ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው ሲጠልፍ ብታገኘው” (የአነጋገር ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
አንድን ንጹሕ ሰው ኃይልን በመጠቀም ከቤቱ ወስዶ ማሰር ነው
“የትኛውንም እስራኤላዊ ወንድሙን”
“ከዚያም ሌሎች እስራኤላውያን ያንን ሌባ ስለድርጊቱ በመግደል ይቅጡት”
“ክፉ” የሚለው ቅጽል እንደ ስማዊ ሐረግ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ይህንን ክፉ ነገር ያደረገውን ሰው ከእስራኤላውያን መካከል አስወግደው” ወይም “ይህንን ክፉ ሰው አስወግደው” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ሙሴ እንደ አንድ ሰው አድርጎ ለእስራኤላውያን ይናገራል፣ ስለዚህ “አንተ” እና “የአንተ” የሚሉት ቃላትና “ጥንቃቄ አድርግ” እና “ትዝ ይበልህ” የሚሉት ትዕዛዛት ነጠላ ቁጥሮች ናቸው። (See: Forms of You)
“የምትሠቃየው በለምጽ እንደሆነ ልብ በል” ወይም “ለምጽ ይኖርብህ እንደሆነ ልብ በል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የሰጠሁህን መመሪያዎች በሙሉና ሌዋውያን የሆኑት ካህናቱ እንድታደርገው የሚያስተምሩህን” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ሙሴ ለእስራኤላውያን የሚናገረው እንደ ቡድን ነው፣ ስለዚህ “አንተ” የሚሉት እነዚህ አገባቦች ብዙ ቁጥር ናቸው። (See: Forms of You)
“እኔ እንዳዘዝኳቸው በትክክል ስለማድረግህ እርግጠኛ ሁን”
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሌዋውያን የሆኑትን ካህናት ነው።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “(የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ግብፅን ስትለቅ በነበረበት ጊዜ”
“ኮቱን አታሳድርበት”
ይህ የሚያመለክተው ብድሩን ባይመልስ በምትኩ ሊሰጥህ ቃል የገባውን ነገር ነው። ይህንን በዘዳግም 24፡10 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ብድሩን እንደሚመልስልህ ለማሳየት የሰጠህን መልስለት”
“የተቀጠረን አገልጋይ አትበድለው”
በየቀኑ ለሥራው የሚከፈለው ሰው
እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ ይህ ሰው ራሱን መርዳት የማይችል በመሆኑ ላይ አጽንዖት ይሰጣሉ። (See: Doublet)
እዚህ ጋ “የከተማ በሮች” ማለት መንደሮች ወይም ከተሞች ማለት ነው። አ.ት፡ “ከከተሞችህ በአንዱ” (See: Synecdoche)
“ሰውየው በየቀኑ ማግኘት የሚገባውን ገንዘብ ልትሰጠው ይገባል”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እስራኤላውያኑ ፀሐይ ስትጠልቅ የአዲሱ ቀን ጅማሬ እንደሆነ ያስባሉ። አ.ት፡ “ሥራውን በሠራበት በዚያው ቀን ለሰውየው ልትከፍለው ይገባል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ድኻ ስለሆነና ለቀጣይ ቀኑ ምግቡን ለመግዛት በደሞዙ ስለሚተማመን” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“እግዚአብሔርን እንዳይጠራና እንዲቀጣህ እንዳይጠይቀው”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከልጆቻቸው አንዱ ባደረገው ክፉ ነገር ምክንያት ወላጆችን አትግደል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ወላጆቻቸው ባደረጉት ክፉ ነገር ምክንያት ልጆቻቸው አይገደሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድን ሰው መግደል የሚኖርብህ እርሱ ራሱ ባደረገው ክፉ ነገር ምክንያት ብቻ ነው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ስለፍትሕ አንድ ጉልበተኛ የሆነ ሰው ከደካማው ላይ በኃይል እንደሚቀማው አካላዊ ቁስ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “የመጻተኛውን ወይም አባቱን ያጣውን ልጅ ፍትሕ አታጓድል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
x
“በእርሻህ ውስጥ ሰብል በምታጭድበት ጊዜ”
አንዳንድ ትርጉሞች ይህንን እንደ “እስር” ይተረጉሙታል። ትርጉሞቹ ሁሉ የሚያመለክቱት በቀላሉ ለመሸከም የሚቻል፣ በይበልጥም በአንድ ላይ የታሰሩ የአገዳ እህሎችን ነው።
የሚታወቀውን መረጃ ግልጽ ልታደርገው ትችላለህ። አ.ት፡ “ነዶውን መጻተኛው፣ ወላጆቹን ያጣው ወይም መበለቲቱ እንዲወስዱት ተወው” (See: Ellipsis)
እዚህ ጋ “እጆች” የሚያመለክቱት ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “በምትሠራው ሥራ ሁሉ” (See: Synecdoche)
የሚታወቀውን መረጃ ግልጽ ልታደርገው ትችላለህ። አ.ት፡ “ፍሬው ሲረግፍ ለማንሣት የወይራ ዛፍህን ቅርንጫፎች በምትነቀንቅበት ጊዜ” (See: Ellipsis)
“ከወይራ ዛፉ ላይ እያንዳንዱን ፍሬ አትልቀም”
የሚታወቀውን መረጃ ግልጽ ልታደርገው ትችላለህ። አ.ት፡ “በቅርንጫፎቹ ላይ የሚቀሩት የወይራ ፍሬዎች መጻተኞች፣ ወላጆቻቸውን ያጡና መበለቶች ለቅመው የሚወስዷቸው ናቸው” (See: Ellipsis)
“የማትለቅመው የወይን ፍሬ ለመጻተኛው፣ አባቱን ላጣውና ለመበለቲቱ ይሆናል”
እነዚህ የሚያመለክቱት የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ነው። አ.ት፡ “ለመጻተኞች፣ ወላጆቻቸውን ላጡና ለመበለቶች” (See: Generic Noun Phrases)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “አስታውስ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ዳኛው በደለኛውን ሰው እንዲገርፉት ካዘዛቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሲገርፉት ያያቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ስላደረገው ክፉ ሥራ ባዘዘው ቁጥር ልክ”
“ዳኛው በደለኛውን ሰው 40 ጊዜ እንዲገርፉት ሊነግራቸው ይችላል” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ሆኖም ዳኛው ከ40 ጊዜ በላይ እንዲገረፍ ማዘዝ አይኖርበትም”
“ዳኛው ከ40 ጊዜ በላይ እንዲገርፉት የሚያዛቸው ከሆነ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ያን ጊዜ በእስራኤል ሕዝብ ሁሉ ፊት እስራኤላዊውን ወንድምህን ያዋርደዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ስለሚያዩት ነገር አጽንዖት ለመስጠት ሕዝቡ በ “ዐይኖቻቸው” ተወክለዋል። አ.ት፡ “ተዋርዷል፣ እናንተ ሁላችሁም አይታችሁታል” (See: Synecdoche)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፣ 1) “ወንድማማቾች በአንድ ንብረት ላይ የሚኖሩ ከሆነ” ወይም 2) “ወንድማማቾች ተቀራርበው የሚኖሩ ከሆነ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ያን ጊዜ የሟች ቤተሰቦች መበለቲቱ ሌላ ሰው እንድታገባ መፍቀድ የለባቸውም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“የሟች ወንድም እንዲያደርግ የሚጠበቅበትን ያድርግ”
“ስም” የሚለው ቃል የሰውየውን የቤተሰብ ሐረግ የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የሟች ወንድሙ የቤተሰብ ሐረግ ይቀጥላል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ስም” የሚለው ቃል የሰውየውን የቤተሰብ ሐረግ የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የቤተሰቡ ሐረግ ከእስራኤል እንዳይጠፋ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ሽማግሌዎች በጉዳዮች ላይ ወደሚዳኙበት ወደ ከተማው በር ትሂድ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እዚህ ጋ “ስም” የሚያመለክተው በተወላጆቹ አማካይነት የአንድን ሰው መታሰቢያ ነው። አ.ት፡ “ለወንድሙ ወንድ ልጅ ለመስጠት እምቢ ቢል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እኔን በማግባት ከዋርሳ የሚጠበቅበትን ተግባር አልፈጸመም”
“ላገባት አልፈልግም”
“በዚያ ያሉ ሽማግሌዎች እያዩአት ተራምዳ ትቅረበው”
እዚህ ጋ “ቤት” የቤተሰብ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ለወንድሙ ወንድ ልጅ የማይሰጥና የወንድሙን የቤተሰብ ሐረግ የማያስቀጥል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በእስራኤል ያሉ ሰዎች ቤተሰቡን እንደ -- ያውቃሉ”
እዚህ ጋ ጫማ የማውለቁ ምሳሌ ወንድምየው ከሟች ወንድሙ ሀብት ምንም እንደማይወስድ ማሳያ ነው። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። ደግሞም ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል. አ.ት፡ “የወንድሙ ሚስት ጫማውን ከእግሩ ያወለቀችበት ሰው ቤት” ወይም “የወንድሙን ሚስት ያላገባው ሰው ቤተሰብ” ወይም “ሁሉም ሰው የሚንቀው ቤተሰብ” ወይም “አሳፋሪው ቤተሰብ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” ኃይልን ወይም ቁጥጥርን ያመለክታል። አ.ት፡ “ደብዳቢው እንደ ገና እንዳይደበድበው” ወይም “እርሱን ከሚመታው ሰው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ዐይን” ማለት ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “አትዘንላት” ወይም “ምሕረት አታድርግላት” (See: Synecdoche)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። በተጨማሪም የሚታወቀውን መረጃ ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። አ.ት፡ “ነገሮችን በምትገዛበት ጊዜ ከምትናገረው የሚበልጥን ሚዛን በመጠቀም፣ በምትሸጥበት ጊዜ ደግሞ ከምትናገረው ያነሰ ሚዛን በመጠቀም ሰዎችን አታጭበርብር” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information and Ellipsis)
ሚዛኖች አንድ ነገር ምን ያህል እንደሚከብድ ለማወቅ መለኪያው ላይ የሚቀመጡ ድንጋዮች ነበሩ
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ በተጨማሪም፣ የሚታወቀውን መረጃ ግልጽ ልታደርገው ትችላለህ። አ.ት፡ “ነገሮችን በምትገዛበት ጊዜ ከምትናገረው የሚበልጥ መለኪያ በመጠቀም፣ እንዲሁም በምትሸጥበት ጊዜ ከምትናገረው የሚያንስ መለኪያ በመጠቀም ሰዎችን ማጭበርበር የለብህም። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information and Ellipsis)
መለኪያ አንድ ነገር ምን ያህል እንደሆነ የሚለካበት ቅርጫት ወይም ሌላ መያዣ ነበር።
“ትክክል እና አግባብነት ያለው”
እነዚህን ቃላት በዘዳግም 25፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ረጅም ዘመን እንድትኖር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“የተለያየ መጠን ያላቸውን ሚዛኖችና መለኪያዎችን በመጠቀም ሰዎችን የሚያጭበረብሩ ሁሉ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን “አማሌቅ” አማሌቃውያን ሰዎችን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “አማሌቃውያን ያደረጉብህን አስታውስ” (የአነጋገር ዘይቤ፣ ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
“በጉዞ ላይ እያለህ እንዴት እንደተገናኙህ”
“የኋላ መስመር ላይ የነበሩትን ሰዎችህን አጠቃ”
“በኋለኛው መስመር ላይ ደካሞች የነበሩትን ሰዎች በሙሉ”
እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ ሕዝቡ ምን ያህል ደክመው እንደነበሩ አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “ደክመውና ዝለው” (See: Doublet)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “የእግዚአብሔርን ቅጣት አልፈራም” ወይም “እግዚአብሔርን አላከበረም” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“ከእንግዲህ ማንም እንዳያስታውሳቸው አማሌቃውያንን በሙሉ ግደላቸው”
“ከምርትህ በኩራት ጥቂቱን” ወይም “ከመጀመሪያው የሰብል ምርትህ ጥቂቱን”። ይህ “መጀመሪያ” የአንድ ደረጃን ማሳያ ቁጥር ነው። (ደረጃን ማሳያ ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ እስራኤላዊ ወንድ ቅርጫቱን በሚያቀርብበት ጊዜ መናገር የሚኖርበት የዐረፍተ ነገሩ መጀመሪያ ነው።
ይህ የእስራኤላውያኑ ሁሉ ቅድመ ቅድም አያት የነበረውን ያዕቆብን ያመለክታል። እርሱ ለብዙ ዓመታት በሶሪያ በሚገኝ በአራም ናሃሪም ይኖር ነበር።
“ቀሪ ሕይወቱን በዚያ ኖሯል”
“እርሱ” የሚለው ቃል “የያዕቆብን ተወላጆች” የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በመሠረቱ እነዚህ ቃላት የሚሉት አንድ ነገር ነው። እስራኤል ብዙና ኃይለኛ ሕዝብ መሆኑ ላይ አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “በጣም ታላቅ” (See: Doublet)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚሉት አንድ ነገር ነው። ግብፃውያን የጭካኔ ተግባር እንደ ፈጸሙባቸው አጽንዖት ይሰጣሉ። (See: Doublet)
እዚህ ጋ “እኛ” የሚያመለክተው በግብፅ ይኖሩ የነበሩትን የእስራኤል ሕዝብ ነው። ተናጋሪው በግብፅ ቢኖርም ባይኖርም ራሱን ከሕዝቡ አንዱ አድርጎ ይጨምራል። (See: Inclusive “We”)
እዚህ ጋ “ድምፅ” የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው እና ጩኸቱን ወይም ጸሎቱን ነው። አ.ት፡ “ጩኸታችንን ሰማ” ወይም “ጸሎታችንን ሰማ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ግብፃውያን ያሰቃዩን የነበረውን፣ ስንሠራው የነበረውን በጣም ከባድ የሆነውን ሥራ እና ግብፃውያኑ ይጨቁኑን የነበረውን”
እዚህ ጋ “እኛ” የሚያመለክተው በግብፅ ይኖሩ የነበሩትን የእስራኤል ሕዝብ ነው። ተናጋሪው በግብፅ ቢኖርም ባይኖርም ራሱን ከሕዝቡ አንዱ አድርጎ ይጨምራል። (See: Inclusive “We”)
እዚህ ጋ “ብርቱ እጅ” እና “የተዘረጋች ክንድ” የእግዚአብሔርን ኃይል የሚያመለክቱ ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 4፡34 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “ብርቱ ኃይሉን በማሳየት” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ያዩአቸውን ሰዎች በሚያስፈሩ ድርጊቶች”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በዘዳግም 6፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡ አ.ት፡ “ብዙ ወተትና ማር የሚፈስባት ምድር” ወይም “ከብት ለማርባትና ለእርሻ ምርጥ የሆነች ምድር”
“ከአዝመራው የመጀመሪያውን ፍሬ” ወይም “ከአዝመራው የመጀመሪያውን ሰብል”
“ቅርጫቱን አስቀምጠው”
“አምላክህ እግዚአብሔር ስላደረገልህ መልካም ነገሮች ሁሉ ደስ ይበልህ፣ አመስግንም”
ይህ “ሦስተኛ” የሦስት ደረጃን አመልካች ቁጥር ነው። የእስራኤል ሕዝብ በየሦስት ዓመቱ ከአዝመራው አንድ አሥረኛውን ለድኾች ይሰጡ ነበር። (ደረጃን አመልካች ቁጥር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱም ወላጆቻቸው የሞቱባቸውና የሚንከባከባቸው ዘመድ የሌላቸው ልጆች ናቸው።
ይህ ማለት ባል የሞተባትና በእርጅናዋ ጊዜ የሚንከባከብ ልጅ የሌላት ሴት ማለት ነው።
እዚህ ጋ “በሮች” ማለት መንደሮች ወይም ከተሞች ማለት ነው። አ.ት፡ “እነዚያ በመንደርህ ውስጥ የሚኖሩት የሚበሉት በቂ ምግብ እንዲኖራችው” (See: Synecdoche)
እነዚህ እስራኤላዊው እንዲለው የሚጠበቅበት የሌላው አነጋገር የመጀመሪያ ቃላት ናቸው።
ይህ ማለት የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት በሙሉ ታዟል።
“ባለቀስኩበት ወቅት የትኛውንም አስራት አልበላሁም”
እዚህ ጋ “ያልነጻ” ማለት በሕጉ መሠረት ንጹሕ ያልሆነ ሰው ማለት ነው። ንጹሕ ያልሆነ ሰው ለእግዚአብሔር የሚሰጠውን አስራት እንዲነካ እግዚአብሔር አይፈቅድለትም”። የዚህ አነጋገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “በሕጉ መሠረት ንጹሕ ባልነበርኩበት ጊዜ” ወይም “ልነካው እንደማልችል ሕጉ በሚናገርበት ጊዜ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እዚህ ጋ “የእግዚአብሔር ድምፅ” እግዚአብሔር ለተናገረው የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። ሁለቱም አነጋገሮች ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ። ሰውየው የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት በሙሉ ስለመታዘዙ አጽንዖት ይሰጣሉ። (See: (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Parallelism የሚለውን ተመልከት))
እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚሉት ተመሳሳይ ነገር ነው። አ.ት፡ “ከቅዱስ ማደሪያህ፣ ከሰማይ” (See: Dou- blet)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በዘዳግም 6፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ብዙ ወተትና ማር የሚፈስባት ምድር” ወይም “ከብት ለማርባትና ለእርሻ ምርጥ የሆነች ምድር”
እዚህ ጋ “ልብ” እና “ነፍስ” የአንድን ሰው ውስጣዊ ማንነት የሚመለከቱ ፈሊጣዊ አነጋገሮች ናቸው። እነዚህ ሁለት ሐረጎች በአንድ ላይ “ሙሉ በሙሉ” ወይም “በቅንነት” ለማለት ጥቅም ላይ ውለዋል። ይህንን በዘዳግም 4፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Doublet የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “መሄድ”፣ “መጠበቅ” እና “መስማት” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው። እዚህ ጋ “ድምፅ” የሚያመለክተው እግዚአብሔር የተናገረውን ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ያዘዘው ሁሉ ሙሉ በሙሉ እንድትጠብቅ” (See: Parallelism and Metonymy)
“የእርሱ የሚሆንን ሕዝብ”
ሙሴ እንደ አንድ ቡድን አድርጎ የሚናገረው ለእስራኤላውያን ነው፣ ስለዚህ በሁለቱም አገባብ “አንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
እዚህ ጋ “እኔ” የሚያመለክተው ሙሴን ነው። ሽማግሌዎቹ ከሙሴ ጋር ተስማምተው በዚያ አሉ፣ ሆኖም ብቸኛው ተናጋሪ እርሱ ነው።
ይህ ዓይነቱ በአብዛኛው የኖራ፣ አሸዋና ውሃ ድብልቅ ሲሆን በአንድ ነገር ላይ የሚቀባ ነው። ሲደርቅ አንድ ሰው በላዩ ላይ መጻፍ እንዲችል ጠንካራና ለስላሳ ገጽታ ይኖረዋል። አ.ት፡ “ቅባቸው” ወይም “ልትጽፍባቸው እንዲያስችሉህ አድርግ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በዘዳግም 6፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ብዙ ወተትና ማር የሚፈስባት ምድር” ወይም “ለከብት እርባታና ለእርሻ ምርጥ የሆነች ምድር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ለእስራኤላውያን የሚናገረው እንደ ቡድን አድርጎ ነው፣ ስለዚህ “አንተ” የሚልበት አገባብና “አስቀምጥ” የሚለው ትዕዛዝ ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
“ቅባቸው” ወይም “ልትጽፍባቸው እንዲያስችሉህ አድርግ”። ይህንን በዘዳግም 27፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ በሴኬም አቅራቢያ የሚገኝ ተራራ ነው። እርሱን በዘዳግም 11፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ድንጋዮቹን በማለስለስ በተሻለ ሁኔታ በአንድ ላይ እንዲገጣጠሙ ለማድረግ የሚያገለግሉ መሮዎችን ያመለክታል። የዚህ አነጋገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “የመሠዊያውን ድንጋዮች በብረት መሣሪያ አትጥረባቸው” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ማንም በብረት መሣሪያ ያልጠረባቸው በተፈጥሮ ቅርጻቸው ያሉ ድንጋዮች
ይህ በኖራ ተቀብተው በጌባል ተራራ ላይ የሚቆሙትን ድንጋዮች ያመለክታል። ይህንን በዘዳግም 27፡12 እና 27፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እዚህ ጋ “የእግዚአብሔር ድምፅ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር እርሱ የሚናገረውን ያመለክታል። አ.ት፡ “አምላክህ እግዚአብሔር የሚናገረውን ታዘዝ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እያዘዘ ነው። ሌዋውያኑ ከሙሴ ጋር በመስማማት በዚያ ይገኛሉ፣ ሆኖም የሚናገረው እርሱ ብቻ ነው።
እዚህ ጋ “ነገዶች” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያመለክተው የስምዖን፣ ሌዊ፣ ይሁዳ፣ ይሳኮር፣ ዮሴፍ፣ እና ብንያም ነገድ ሕዝቦችን ነው። አ.ት፡ “የእነዚህ ነገዶች ሕዝቦች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
x
ይህንን በዘዳግም 11፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“እግዚአብሔር እስራኤልን እንዴት እንደሚረግማቸው በታላቅ ድምፅ ተናገር”
ይህ ሌዋዊው ለእስራኤል ሕዝብ በሙሉ ጮክ ብሎ የሚያደርገው ንግግር ነው። ይህ ንግግር በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በድብቅ የሚያቆመውን ሰው እግዚአብሔር ይርገመው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ሰው የሠራው አንድ ነገር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ነገሮችን ጥሩ አድርጎ መሥራት የሚያውቅ ሰው
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሰውየውን ይርገመው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የዚህ አነጋገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “በመሬቱ ድንበር ላይ ያሉትን ምልክቶች በማንሣት ከባልንጀራው መሬት የሚወስድ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። ይህንን በዘዳግም 27፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሰውየውን ይርገመው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ስለ ፍትሕ የሚናገረው አንድ ጉልበተኛ የሆነ ሰው ደካማ ከሆነው ሰው ላይ በኃይል እንደሚቀማው አካላዊ ቁስ አድርጎ ነው። የአንተ ቋንቋ ምናልባት “ጉልበቱን ተጠቅሞ የሚነጥቅ” ለማለት የሚያስችል አንድ ቃል ይኖረው ይሆናል። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 24፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “መጻተኛውን -- መበለቲቱን የሚበድል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱም ወላጆቻቸው የሞቱባቸውና የሚንከባከባቸው ዘመድ የሌላቸው ልጆች ናቸው።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። ይህንን በዘዳግም 27፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሰውየውን ይርገመው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአባቱን ሌላኛዋን ሚስት እንጂ የሰውየውን እናት አያመለክትም።
አንድ ሰው ሚስት በሚያገባበት ጊዜ እርሱ ብቻ ከእርሷ ጋር የመተኛት ሕጋዊ መብት ይኖረዋል። የዚህ አነጋገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “የአባቱን ሕጋዊ መብት ወስዶበታል” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
የዚህ አነጋገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ሰው ከሴት ጋር እንደሚተኛ ከየትኛውም ዓይነት እንስሳ ጋር የሚተኛ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። ይህንን በዘዳግም 27፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሰውየውን ይርገመው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት አንድ ሰው ከሌላ እናት ወይም አባት ብትወለድም እንኳን ከእህቱ ጋር ሊተኛ አይችልም።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። ይህንን በዘዳግም 27፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሰውየውን ይርገመው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። ይህንን በዘዳግም 27፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሰውየውን ይርገመው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የእግዚአብሔር ድምፅ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያመለክተው እርሱ የሚናገረውን ነው። አ.ት፡ “አምላክህ እግዚአብሔር ለሚናገረው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ትታዘዘው ዘንድ”
ሙሴ ከፍ ባለ ኮረብታ ላይ በአካል ከፍ እንደ ማለት አስፈላጊ ስለ መሆን ወይም ታላቅ ስለ መሆን ይናገራል። አ.ት፡ “ከ -- ይልቅ በጣም አስፈላጊ ያደርግሃል” ወይም “ከ-- ይልቅ ታላቅ ያደርግሃል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ በረከቶችን የሚገልጻቸው በድንገት እንደሚያጠቃቸው ወይም አሳዶ እንደሚይዛቸው ሰው አድርጎ ነው። አ.ት፡ “ፈጽሞ በምትገረምበት እንዲህ ባለ መንገድ እግዚአብሔር ይባርክሃል፣ ይኸውም ልታመልጥ በማትችልበት መልኩ ይባርክሃል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይባርክሃል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ቁንጽል፣ እግዚአብሔር በሁሉም ስፍራ ይባርካቸዋል የሚል ትርጉም አለው። (See: Merism)
“ልጆችህ፣ ሰብልህ፣ እና እንስሶችህ” እነዚህ የአነጋገር ዘይቤዎች እስራኤላውያን ዋጋ ለሚሰጧቸው ነገሮች በሙሉ በቁንጽል አመልካቾች ናቸው። (የአነጋገር ዘይቤ እና Merism የሚለውን ተመልከት)
ይህ ጥምረት እግዚአብሔር የእስራኤላውያንን እንስሶች እንደሚያበዛቸውና እንደሚያበረታቸው በሦስት መንገድ መናገሪያ ነው። አ.ት፡ “የከብቶቻችሁ ጥጃዎች እና የበግና የፍየል መንጋ ጠቦቶቻችሁ ከእንስሶቻችሁ ሁሉ ጋር” (See: Doublet)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይባርካል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እስራኤላውያን ቅርጫትን ጥራጥሬ ለመሸከም ይጠቀሙበት ነበር። “ቡሓቃ” እንጀራ ለመጋገር ዱቄቱን የሚያዋህዱበት ጎድጎድ ያለ ዕቃ ነው። አ.ት፡ “የምታበቅለው እህል እና የምትበላው ምግብ ሁሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ጥምረት በሚሄዱበት ቦታ ሁሉ የሚኖራቸውን የሕይወት ተግባራት በሙሉ ያመለክታል። (See: Merism)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የሚዋጉህን ጠላቶችህን እንድታሸንፋቸው ያደርግሃል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ሆኖም በሰባት አቅጣጫ ከአንተ በሩጫ ይሸሻሉ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ትክክለኛው ቁጥር ከሰባት ሊበልጥ ወይም ሊያንስ ይችላል። አ.ት፡ “በብዙ የተለያዩ አቅጣጫዎች” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር አንድ ሰው በድንገት እስራኤላውያንን እንዲያጠቃቸው የሚያዝ በሚመስል መልኩ እግዚአብሔር እንደሚባርካቸው ሙሴ ያብራራል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በሚባርክህ ጊዜ በጎተራህ ባለው ጥራጥሬ ብዛት ትገረማለህ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “በምትሠራው ነገር ሁሉ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ የራሱ እንዲሆን በተለየ ሁኔታ መምረጡ ሌሎች ሕዝቦች በሙሉ ከሚኖሩበት ስፍራ ልዩ በሆነ ቦታ እግዚአብሔር እንዳስቀመጣቸው ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ለእርሱ የሚሆን ቅዱስ ሕዝብ ያደርግሃል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “በእግዚአብሔር ስም ተጠርተሃል” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም የእርሱ መሆን ማለት ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የራሱ አድርጎ ጠርቶሃል” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 28፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “በልጆች፣ እንስሳትና ሰብል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ዝናቡን የሚያስቀምጥባቸው ሕንጻዎች በሚመስሉበት መልኩ ዝናብ ስለሚያዘንቡ ደመናት ይናገራል። አ.ት፡ “ደመናት” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሰብሎች በሚፈልጉት ጊዜ”
“እጅ” የሚለው ቃል የሙሉው ሰው ተምሳሌት ነው። አ.ት፡ “የምትሠራው ሥራ ሁሉ” (See: Synec- doche)
ይህ ዘይቤአዊ አነጋገር የእስራኤልን ሕዝብ እንደ እንስሳ ይገልጸዋል፣ ይኸውም እስራኤላውያን ሁልጊዜ የሌሎች ሕዝቦች መሪዎች ይሆናሉ እንጂ ከቶም አገልጋዮቻቸው ለመሆን ከኋላ አይከተሉም ማለት ነው። እስራኤላውያን በኃይል፣ በገንዘብና በክብር ብልጫ ያላቸው ይሆናሉ። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እስራኤላውያን በሌሎች ላይ ገዢዎች ይሆናሉ እንጂ ሌሎች አይገዟቸውም።
ሙሴ የሚናገረው ለእስራኤላውያን በሙሉ ነው፣ ስለዚህ “አንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
እግዚአብሔርን አለመታዘዝና ሌሎች አማልክትን ማምለክ ልክ አንድ ሰው በአካሉ ከእግዚአብሔር ቃል ተመልሶ በሌላ አቅጣጫ እንደ ሄደ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ሌሎች አማልክትን በማገልገል ዛሬ እኔ የማዝህን ባትታዘዝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ሙሴ ሕዝቡ ባይታዘዙ የሚደርስባቸውን እርግማን መዘርዘር ይጀምራል።
እዚህ ጋ “የእግዚአብሔር ድምፅ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉሙ እግዚአብሔር የሚናገረው ማለት ነው። አ.ት፡ “አምላክህ እግዚአብሔር የሚናገረው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እርግማኖቹን የሚገልጻቸው በድንገት እንደሚያጠቃቸው ወይም አሳዶ እንደሚይዛቸው ሰው አድርጎ ነው። አ.ት፡ “ፈጽሞ በምትደነቅበት ሁኔታ እግዚአብሔር ይረግምሃል፣ ይህም አንተን ከሚረግምበት ከእርግማኑ ማምለጥ በማትችሉበት ሁኔታ ነ፞ው” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በዘዳግም 28፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይረግምሃል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የዚህ ጥምረት ትርጉም እግዚአብሔር በሁሉም ስፍራ ይባርካቸዋል የሚል ነው። ይህንን በዘዳግም 28፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (See: Merism)
እስራኤላውያን ቅርጫትን ጥራጥሬ ለመሸከም ይጠቀሙበት ነበር። “ቡሓቃ” እንጀራ ለመጋገር ዱቄቱን የሚያዋህዱበት ጎድጎድ ያለ ዕቃ ነው። ይህንን በዘዳግም 28፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የምታበቅለው እህል እና የምትበላው ምግብ ሁሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይረግማል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ “ልጆችህ፣ ሰብልህ” ለሚለው የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በዘዳግም 28፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ጥምረት እግዚአብሔር የእስራኤላውያንን እንስሳ ብዙና ብርቱ እንደሚያደርጋቸው በሁለት መንገድ የተነገረበት ነው። አ.ት፡ “የከብቶቹ ጥጃዎች፣ የበግና የፍየል መንጋው ጠቦቶች” (See: Doublet)
ይህ ጥምረት የሚያመለክተው በሚሄዱበት ቦታ ሁሉ የሚሆነውን የሕይወት ተግባራት በሙሉ ነው። ይህንን በዘዳግም 28፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (See: Merism)
“እልቂት፣ ፍርሀት እና መሳቀቅ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “በምትሠራው ነገር ሁሉ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ጠላቶችህ እስኪያጠፉህ ድረስ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በአንተ ላይ ይኖራል”
እዚህ ጋ “እኔን” የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው።
“በአንተ ላይ ይኖራል”
“በሽታና የሚያቃጥል ትኩሳት ያደክምሃል”። እነዚህ ሁሉ የሚያመለክቱት ሰዎች እንዲዳከሙና እንዲሞቱ የሚያደርጋቸውን በሽታ ነው።
“በዝናብ እጥረት”
በሰብል ላይ የሚበቅል ሻጋታ ሲሆን እንዲበሰብሱ ያደርጋቸዋል
ሙሴ በእስራኤላውያን ላይ ስለሚደርስባቸው ክፉ ነገሮች ሲናገር ከእስራኤላውያን በስተኋላ ሆነው በሚያሳድዱ ሰዎች ወይም እንስሶች አስመስሎ ይናገራል። አ.ት፡ “በእነርሱ ምክንያት ትሰቃያለህ” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ዝናብ ስለማይኖር ሰማዩ እንደ ናስ እንደሚሆን ይናገራል። አ.ት፡ “ሰማይ -- ዝናብን አይሰጥም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ምድር ምንም ሰብል ስለማይበቅልባት እንደ ብረት እንደምትሆን ይናገራል። አ.ት፡ “መሬቱ ላይ ምንም ነገር አይበቅልም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እግዚአብሔር በዝናብ ምትክ አሸዋ አዘል ውሽንፍር ይልካል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እስኪያጠፋህ ድረስ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ጠላቶችህን መትተው እንዲጥሉህ ያደርጋቸዋል”
ይህንን በዘዳግም 28፡7 ላይ እንዴት እንደተረግምከው ተመልከት።
ይህ ማለት እስራኤላውያን ፈርተውና ደንግጠው ከጠላቶቻቸው ይሸሻሉ። የቃላቶቹን ተመሳሳይነት በዘዳግም 28፡7 ውስጥ ተመልከት። (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “በብዙ የተለያዩ አቅጣጫዎች” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የሌሎች ሀገራት ሰዎች ከአንዱ ሕዝብ ወደ ሌላው ያባርሯችኋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ግብፃውያንን በረገምኩበት በዚያው የቆዳ በሽታ”
እነዚህ ልዩ ልዩ ዓይነት የቆዳ በሽታዎች ናቸው።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ማንም ሊፈውስህ የማይችለውን” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በእኩለ ቀን እንኳን በዳበሳ እንደሚሄዱ እንደ ዐይነ ሥውራን ትሆናለህ”። እያንዳንዱ በሕይወቱ በሚደሰትበት ጊዜ እንኳን እስራኤላውያን አስቸጋሪ ሕይወት ይኖራቸዋል። (See: Simile)
“የበረቱ ሕዝቦች ሁልጊዜ ይጨቁኑሃል፣ ይዘርፉሃልም”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው በሬህን ሲያርደው ታያለህ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው አህያህን በጉልበት ይወስድብሃል፣ አይመልስልህምም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በጎችህን ለጠላቶችህ እሰጣቸዋለሁ” ወይም “ጠላቶችህ በጎችህን እንዲወስዱ እፈቅድላቸዋለሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ወንዶችና ሴቶች ልጆችህን ለሌሎች ሕዝቦች እሰጣቸዋለሁ” ወይም “ጠላቶችህ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህን ይወስዷቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ዐይኖችህ” የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “እነርሱን በመጠባበቅና ዳግመኛ ልታያቸው በመናፈቅ ትደክማለህ” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “ብርታት በእጅህ ላይ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያመለክተው ኃይልን ነው። አ.ት፡ “ስለጉዳዩ አንዳች ለማድረግ ኃይል አይኖርህም” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሀገር” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የሀገሩ ሕዝብ ማለት ነው። አ.ት፡ “የሀገሩ ሕዝብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የተጨቆንክ” እና “የተረገጥክ” የሚሉት ቃላት መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሁልጊዜ ይጨቁኗችኋል፣ ይረግጧችኋልም” ወይም “ባለማቋረጥ ይጨቁኗችኋል” (Doublet እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“የምታየው እንድታብድ ያደርግሃል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ማንም መፈወስ በማይችልበት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምስሌ” እና “መሳለቂያ” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ ትርጉማቸው አንድ ነው። ይህ እንደ አዲስ ዐረፍተ ነገር ተደርጎ መተርጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በሚልክህ ስፍራ ሕዝቡ የጥላቻ፣ ስለ አንተም ምሳሌና መሳለቂያን ያደርጋል” ወይም “እግዚአብሔር ከጥላቻ የተነሣ ወደሚስቁብህና ወደሚቀልዱብህ ሕዝቦች ይልክሃል” (See: Doublet)
ሰዎች ሌሎችን ለማሳፈር የሚጠቀሙበት ቃል ወይም ሐረግ
“ነገር ግን በጣም ጥቂት ምግብ ታከማቻለህ”
ሰዎች የቆዳቸውን ጤና ለመጠበቅ የወይራ ዘይት ይቀቡ ነበር።
ፍሬው ከመብሰሉ በፊት እንደሚረግፍ ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል። አ.ት፡ “ፍሬው ከመብሰሉ በፊት የወይራ ዛፎችህ ፍሬአቸውን ያረግፋሉ” ወይም “የወይራው ፍሬዎች ከመብሰላቸው በፊት ከወይራ ዛፎችህ ላይ ይወድቃሉ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህ ማንነቱ የታወቀ መጻተኛ አይደለም፣ ነገር ግን በጥቅሉ መጻተኞችን ያመለክታል። አ.ት፡ “መጻተኞች የሆኑ -- እነርሱ -- ለእነርሱ” (See: Generic Noun Phrases)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ የሚለው ከእስራኤላውያን የበለጠ ኃይል፣ ገንዘብና ክብር መጻተኞች ይኖራቸዋል ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት መጻተኞች ከእስራኤላውያን የበለጠ ኃይልና ሥልጣን ይኖራቸዋል። በዘዳግም 28፡13 ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እርግማኖችን በድንገት እንደሚያጠቃቸው ወይም አሳዶ እንደሚይዛቸው ሰው አድርጎ ይገልጻቸዋል። ተመሳሳዩን በዘዳግም 28፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እንደዚህ በሚያስገርምህ መንገድ ይረግምሃል፣ ይህም እንደሚያሳድድህና ሳይረግምህ በማታመልጠው ሁኔታ ይሆናል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የእግዚአብሔር ድምፅ” የሚሉት ቃላት እግዚአብሔር ለሚናገረው ፈሊጣዊ አነጋገሮች ናቸው። አ.ት፡ “አምላክህ እግዚአብሔር ለተናገረው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ትዕዛዝ” እና “ሥርዓት” የሚሉት ቃላት “እግዚአብሔር እንድታደርገው ያዘዘህን ሁሉ” ለሚለው ጥምረት ናቸው። (See: Doublet)
እዚህ ጋ “በደስታ” እና “በልብ ሐሴት” ማለት ትርጉማቸው አንድ ነው። ሕዝቡ እግዚአብሔርን ለማምለክ እጅግ ደስ ይላቸው እንደነበረ አጽንዖት ይሰጣሉ። (See: Doublet)
x
ሁለቱም ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ ጠላት ከእስራኤል እጅግ ሩቅ ከሆነ ሀገር እንደሚመጡ አጽንዖት ይሰጣሉ። (See: Doublet)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ስለ እርሱ ከማታውቀው ስፍራ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ጠላት በድንገት ስለሚመጣ እስራኤላውያን ሊያስቆሟቸው አይችሉም። (See: Simile)
“ሀገር” የሚለው ቃል የዚያን ሀገር ሕዝብ የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ቁጡ ፊት ያለው፣ አዛውንቶችን የማያከብርና ርኅራኄ የሌለው ሕዝብ ሀገር”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እስኪያጠፉህ ድረስ” ወይም “ምንም ነገር እስከማያስቀሩልህ ድረስ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የከተማ በሮች” የሚወክሉት ከተማን ነው። አ.ት፡ “ከተሞችህን” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “የወንድና የሴት ልጆችህን ሥጋ” የሚለው “የገዛ ሰውነትህን ፍሬ” የሚለውን ዘይቤአዊ አነጋገር ያብራራል። የጠላት ሰራዊት ከተማቸውን ከከበበ በኋላ ሕዝቡ የገዛ ልጆቻቸውን እስኪበሉ ድረስ ይራባሉ። (ዘይቤአዊ አነጋገር እና Parallelism የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚናገረው በወላጆቻቸው ሰውነት የተመረቱ ፍሬዎች በሚመስሉበት ሁኔታ ስለ ልጆች ነው። አ.ት፡ “የገዛ ራሳችሁ ልጆች” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በመካከላችሁ ደግና በጣም ርኅሩኅ የሆነ ማነው? እርሱም እንኳን--”። ሙሴ የሚለው፣ አንድ ሰው ልጆቻቸውን ይበላሉ ብሎ የሚገምታቸው ብቻ ሳይሆኑ የመጨረሻዎቹ ይሆናሉ ብሎ የሚገምታቸውም እንኳን እነርሱ ልጆቻቸውን ይበላሉ።
እዚህ ጋ “የከተማ በሮች” የሚወክሉት ከተሞቹን ራሳቸውን ነው። አ.ት፡ “ከተሞችህ በሙሉ” (See: Synecdoche)
x
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እኔ የጻፍኩትን” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ስም” የተባለው ፈሊጣዊ አነጋገር ራሱን እግዚአብሔርን ያመለክታል። አ.ት፡ “ታላቅና አስፈሪ የሆነው አምላክህ እግዚአብሔር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እግዚአብሔር በአንተና በዘርህ ላይ አስከፊ መቅሰፍት ይልካል” ወይም “እግዚአብሔር አንተንና ዘሮችህን በአስከፊ መቅሰፍቶች እንድትሰቃዩ ያደርጋል”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እንደገና በግብፅ በሽታዎች እንድትሰቃይ ያደርግሃል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “በሽታዎቹ አያቆሙም፣ ደግሞም ማንም ከእነርሱ ሊያድንህ አይችልም” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እያንዳንዱ” በአጠቃላይ ሲሆን “ብዙ” ማለት ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እኔ ያልጻፍኳቸው ሌሎች ህመሞችና መቅሰፍቶች እንኳን” (ግነት እና ጥቅል አስተያየት፣ አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እስኪያጠፋህ ድረስ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ለእስራኤላውያን እንደ ቡድን አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ” የሚልበት አገባብ ሁሉ ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
ይህ ማለት ባለፈው ጊዜ ብዙ እስራኤላውያን ነበሩ። (See: Simile)
እዚህ ጋ “የእግዚአብሔር ድምፅ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያመለክተው እግዚአብሔር የሚናገረውን ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ለሚናገረው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ለእስራኤላውያን እንደ ቡድን አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ” የሚልበት አገባብ ሁሉ ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
“እግዚአብሔር ለእናንተ መልካም በማድረግና እንድትበዙ በማድረግ ተደስቶ ነበር"
“እንድትሞቱ በማድረግ ደስ ይለዋል”
ሕዝቡ ፍራፍሬ የሆኑ ይመስል እግዚአብሔር እንደ ቁጥቋጦ እንደሚነቅላቸው ለመናገር ሙሴ ዘይቤአዊ አነጋገርን ይጠቀማል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ልትወርሱ ከምትገቡባት ምድር ያስወግዳችኋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ለእስራኤላውያን እንደ ቡድን አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ እዚህ ጋ “አንተ” እና “የአንተ” የሚሉት ቃላት ብዙ ቁጥር ናቸው። (See: Forms of You)
እነዚህ ሁለት ጽንፎች በአንድነት በምድር ላይ በሁሉም ስፍራ ማለት ነው። አ.ት፡ “በምድር ሁሉ” ወይም “በምድር ሁሉ ላይ” (See: Merism)
እዚህ ጋ “ለእግርህ መርገጫ” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “የምታርፍበት ቋሚ ቤት ስለማይኖርህ ባለማቋረጥ ትቅበዘበዛለህ” (See: Synecdoche)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እንድትፈራ፣ ተስፋ እንዳይኖርህና እንድታዝን ያደርግሃል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ትኖር ወይም ትሞት እንደሆነ አታውቅም” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ከሚሰማህ ፍርሀት የተነሣ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ዐይኖች” የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “እንድታያቸው የማስገድድህን አስፈሪ ነገሮች” (See: Synecdoche and Assumed Knowledge and Implicit Information)
x
ይህ ሙሴ የሚናገረውን ቃል ያመለክታል።
ይህ እስራኤላውያን ወደ ከነዓን ምድር ከመግባታቸው በፊት ከዮርዳኖስ በስተምስራቅ የቆዩበት ስፍራ ነው። “በሞዓብ ምድር እያሉ”
እነዚህ ተጨማሪ ትዕዛዛት በአዲሱ ምድራቸው በሚቀመጡበት ጊዜ ሕዝቡ የእግዚአብሔርን ኪዳን በተሻለ ሁኔታ ተግባራዊ እንዲያደርጉት የተሰጣቸው ነበር። እነዚህ አዲስ ትዕዛዛት የሌላ ቃል ኪዳን ሳይሆኑ በመጀመሪያው ኪዳን ላይ ተጨማሪዎች ነበሩ።
እግዚአብሔር ያደረገውንና እነርሱም ያዩትን እንዲያስታውሱ እግዚአብሔር ይጠብቅባቸዋል። እዚህ ጋ “ዐይኖች” ሙሉውን ሰው የሚወክሉ ሲሆኑ ሰውየው ባየው ነገር ላይ አጽንዖት ይሰጣል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ያደረገውን እንድታዩና እንድታስታውሱ እርሱ ያደረገውን ሁሉ አይታችኋል። (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “ዐይኖች” ያዩትን እንዲያስታውሱ እግዚአብሔር እንደሚጠብቅባቸው አጽንዖት ይሰጣል። አ.ት፡ “ሕዝቡ በከፍተኛ ሁኔታ መሰቃየቱን እራሳችሁ አይታችኋል” (See: Synecdoche)
ሙሴ ለእስራኤላውያን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “የአንተ” የሚለው ቃል እዚህ ጋ ነጠላ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
“ምልክቶች” እና “ድንቆች” የሚሉት ቃላት ሁለቱም የሚያመለክቱት እግዚአብሔር በግብፅ ላይ የላካቸውን መቅሰፍቶች ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ያደረጋቸውን ኃይለኛ ነገሮች ሁሉ” (See: Doublet)
ሕዝቡ ልብ፣ ዐይንና ጆሮ አላቸው። ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ካዩትና ከሰሙት እግዚአብሔር ማን እንደሆነ፣ እንዴት እና ለምን እርሱን መታዘዝ እንደሚኖርባቸው እንዲያስተውሉ አላደረጋቸውም ይላል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ማስተዋል እንድትችሉ አድርጓችኋል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህን ስሞች በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
እዚህ ጋ “በእኛ ላይ” የሚያመለክተው ሙሴንና የእስራኤልን ሕዝብ ነው። (See: Inclusive “We”)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚሉት ተመሳሳይ ነገር ሲሆን ሕዝቡ የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት መታዘዝ እንዳለባቸው አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “የዚህን ቃል ኪዳን ቃሎች ሁሉ ታዘዙ” (See: Parallelism)
ሙሴ ለእስራኤላውያን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ’ እና “የአንተ” የሚሉት ቃላት እዚህ ጋ ነጠላ ቁጥር ናቸው። (See: Forms of You)
በእስራኤላውያን መካከል ብዙ መጻተኞች ነበሩ። አ.ት፡ “በሰፈርህ ውስጥ በመካከልህ የሚኖሩ መጻተኞች፣ ከእነርሱ እንጨት የሚቆርጡልህ ውሃ የሚቀዱልህ” (See: Generic Noun Phrases)
“በቃል ኪዳኑ ልትስማማ እና አምላክህ እግዚአብሔር የሚያዝህን ሁሉ ለመታዘዝ እንድትምል”
“ለእርሱ ብቻ የሚሆን የሕዝብ ወገን”
x
እዚህ ጋ “ልብ” የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው ሲሆን “መመለስ” ማለት መታዘዝን ማቆም ነው። አ.ት፡ “ከእንግዲህ አምላካችንን እግዚአብሔርን የማይታዘዝ” (See: Synecdoche)
ሙሴ በድብቅ ሌላ አምላክ ስለሚያመልክ ሰው ሲናገር እርሱን እንደ ሥር እና ያንን አምላክ ለማገልገል የሚሠራውን ክፉ ሥራና ሌሎችም እንዲያደርጉት የሚያበረታታውን ሰዎችን እንደሚመርዝ መራራ እጽዋት ቆጥሮ ይናገራል።(ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በቁጥር 18 የተገለጸው ሰው ነው።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ራሱን እንኳን ደስ ያለህ የሚል” ወይም “ራሱን የሚያበረታታ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔርን ለመታዘዝ እምቢ እያልኩኝም እንኳን” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እርጥብ” እና “ደረቅ” የሚሉት ቃላት ጻድቅና ክፉ የሆኑትን ሰዎች የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው። ይህ “እያንዳንዱን” የሚል ጥምረት ይፈጥራል። አ.ት፡ “ይህ እግዚአብሔር በምድሪቱ የሚኖሩትን ጻድቅና ክፉ የሆኑትን ሁለቱንም ዓይነት ሰዎች እንዲያጠፋቸው ያደርገዋል” (See: (ዘይቤአዊ አነጋገር እና Merism የሚለውን ተመልከት))
እነዚህ ስማዊ ቅጽሎች እንደ ስም ሊተረጎሙ ይችላሉ። አብዛኛውን ጊዜ ምድሪቱ ደረቅ ስለምትሆንና ሰዎች ሰብላቸው እንዲበቅል ዝናብ ስለሚፈልጉ እነዚህ ቃላት “ሕያው - ምውት” ወይም “ጥሩ -- መጥፎ” ለሚሉት ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው። አ.ት፡ “እርጥብ ነገሮች -- ደረቅ ነገሮች” ወይም “ጥሩ ሰዎች -- መጥፎ ሰዎች” (ስማዊ ቅጽል እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ልክ እሳት በኃይል እንደሚነድ የእግዚአብሔር ቁጣና ቅንዓትም በኃይል ሊነድ ይችላል። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር የቅንዓቱ ቁጣ እንደ እሳት ይግላል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ቅንዓት” የሚለው ቃል “የእግዚአብሔርን ቁጣ” ያብራራል። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር የቅንዓቱ ቁጣ” (See: Hen- diadys)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እኔ የጻፍኩትን” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እርግማኖቹን በድንገት በሚያጠቃቸው ሰው መስሎ ይገልጻቸዋል። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 28፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት እግዚአብሔር ሰውየውንና ቤተሰቡን ፈጽሞ ያጠፋቸዋል። ወደፊት ሰዎች አያስታውሱትም። በዘዳግም 7፡24 ላይ ተመሳሳይ ሐረግ ይታያል።
“ከእናንተ በኋላ -- ልጆቻችሁ” የሚሉት ቃላት “የሚመጣው ትውልድ” ማን መሆኑን ይናገራሉ።
“እግዚአብሔር የከነዓንን ምድር በመቅሰፍትና በበሽታ እንዴት እንደረገማት”
ሰዎች መሬቱ ምንም ነገር እንዳያበቅል ዲንና ጨው ያደርጉበታል። “እግዚአብሔር ምድሪቱን በዲንና በጨው እንዳቃጠላት በሚያዩበት ጊዜ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ማንም ዘር ሊዘራበት የማይችልበትና ሰብሉ ፍሬ የማያፈራበት ስፍራ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ተገለበጡ” የሚለው የነገር ስም እንደ አንቀጽ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሰዶምንና ገሞራን ፈጽሞ እንዳጠፋቸው ጊዜ”
እነዚህ እግዚአብሔር ከሰዶምና ገሞራ ጋር ያጠፋቸው ከተሞች ስሞቻቸው ናቸው።(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆኑት “ንዴት” እና “ቁጣ” በመሠረቱ ትርጉማቸው አንድ ነው፣ በመሆኑም እንደ ቅጽላዊ ሐረግ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በጣም በተቆጣ ጊዜ” (See: Doublet)
ይህ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ከሌሎች ሀገራት ሁሉ ጋር በመሆን እግዚአብሕር በምድሪቱ ላይ ይህንን ለምን እንዳደረገና ይህ የቁጣው ግለትስ ትርጉሙ ምንድነው በማለት ይጠይቃሉ” (ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ የሚለውን ተመልከት)
“ዘሮቻችሁና የሌሎች ሀገራ ሰዎች ሁሉ -- ይላሉ”
ጸሐፊው በሁለት ቃላት አማካይነት የሚያስተላልፈው አንድ አሳብ ነው። አ.ት፡ “የዚህ አስፈሪ ቁጣ ትርጉሙ ምንድነው?” (See: Hendiadys)
ይህ “እግዚአብሔር በዚህች ምድር ላይ ይህንን ያደረገው ለምንድነው?” ለሚለው መልስ ነው (ዘዳግም 29፡24)። “እስራኤላውያን የቃል ኪዳኑን ተስፋና ሕግ ስላልተከተሉ እግዚአብሔር በምድሪቱ ላይ ይህንን አድርጓል”
“ሌሎች አማልክትን ታዘዙ፣ አመለኳቸውም”
ሙሴ የእግዚአብሔርን መቆጣት ከአንድ እሳት ከሚለኩስ ሰው ጋር ያነጻጽራል። ይህ እግዚአብሔር እርሱን የሚያስቆጣውን የትኛውንም ነገር ስለሚያጠፋበት ኃይሉ አጽንዖት ይሰጣል፤ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር አይችልም። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በዚህች ምድር ላይ በጣም ተቆጥቷል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምድር” ሕዝቡን የሚወክል ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ያመጣባቸው ዘንድ የዚህ ምድር ሰዎች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እኔ የጻፍኩትን” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እስራኤል እግዚአብሔር ከአትክልት ስፍራ ነቅሎ ከጣለው መጥፎ ተክል ጋር ተነጻጽሯል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ከምድራቸው አስወግዷቸዋል -- እንዲሄዱም አስገድዷቸዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በመሠረቱ “ንዴት”፣ “ቁጣ” እና “መዓት” የሚሉት ቃላት ትርጉማቸው ተመሳሳይ ሲሆን በእግዚአብሔር ቁጣ ታላቅነት ላይ አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “እጅግ ታላቅ በሆነ ቁጣው” ወይም “እጅግ ስለተቆጣ” (See: Doublet)
“አምላካችን እግዚአብሔር ያልገለጣቸውና እርሱ ብቻ የሚያውቃቸው አንዳንድ ነገሮች”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እርሱ የገለጣቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
x
እዚህ ጋ “እነዚህ ነገሮች” የሚያመለክቱት በምዕራፍ 28 – 29 የተዘረዘሩትን በረከቶችና እርግማኖች ነው። “በመጡብህ” የሚለው ቃል የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙ ሲደርስብህ ማለት ነው። አ.ት፡ “እነዚህ ነገሮች ሁሉ በሚደርሱብህ ጊዜ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በፊት ለፊታቸው ያስቀመጠው ዕቃ ይመስል መልኩ ሙሴ ለሕዝቡ ስለ ነገራቸው በረከቶችና እርግማኖች ይናገራል። አ.ት፡ “አሁን ስለነገርኳችሁ ጉዳይ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “አስታውሳቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“በሌሎች ሕዝቦች ውስጥ በምትኖርበት ጊዜ”
“እንድትሄድ አስገድዶሃል”
እዚህ ጋ “ድምፅ” የሚያመለክተው እግዚአብሔር የሚናገረውን ነው። አ.ት፡ “እርሱ የሚለውን ታዘዝ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” እና “ነፍስ” የአንድን ሰው ውስጣዊ ማንነት የሚያመለክቱ ፈሊጣዊ አነጋገሮች ናቸው። እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች በአንድ ላይ “ፍጹም” ወይም “በቅንነት” ለማለት ጥቅም ላይ ውለዋል። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 4፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Doublet የሚለውን ተመልከት)
“ከምርኮኝነት ነጻ ያወጣሃል”። የነገር ስም የሆነው “ምርኮኝነት” እንደ ግሳዊ አንቀጽ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ከማረኩህ ከእነርሱ ነጻ ያወጣሃል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“እነዚያ የተማረኩት ሰዎችህ እጅግ ሩቅ በሆነ ስፍራ የሚኖሩ ቢሆኑም እንኳን”
“ከጠፈር በታች” ወይም “በምድር ላይ”
ይህ በቀጥታ ሥጋን ማስወገድ አይደለም። ይህ ማለት እግዚአብሔር ኃጢአታቸውን ያስወግዳል፣ እርሱን እንዲወዱትና እንዲታዘዙትም ያስችላቸዋል ማለት ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” እና “ነፍስ” የአንድን ሰው ውስጣዊ ማንነት የሚያመለክቱ ፈሊጣዊ አነጋገሮች ናቸው። እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች በአንድ ላይ “ፍጹም” ወይም “በቅንነት” ለማለት ጥቅም ላይ ውለዋል። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 4፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Doublet የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ድምፅ” ማለት እግዚአብሔር የሚናገረውን ማለት ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የሚናገረውን ታዘዝ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እርግማኖቹን አንድ ሰው በሌላው አናት ላይ ሊያደርግ እንደሚችለው ሸክም ወይም መሸፈኛ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ጠላቶችህ በእነዚህ እርግማኖች ምክንያት እንዲሰቃዩ ያደርጋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “በምትሠራው ሥራ ሁሉ” (See: Synecdoche)
እነዚህ ሦስት ሐረጎች “በልጆች -- በጥጆች -- በሰብሎች” ለሚለው የአነጋገር ዘይቤ ናቸው። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 28፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
አንድ ሰው ቁሳዊ አካል ላይ ሊደርስ እንደሚችል ሁሉ ትዕዛዛቱ አንድ ሰው እንዲያደርግ የሚፈልገውን ከትዕዛዛቱ መረዳት እንደሚቻል ሙሴ ይናገራል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እንድታደርግ የሚፈልግብህን ለመረዳት በጣም አስቸጋሪ አይሆንብህም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ሙሴ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄን በመጠቀም የእስራኤል ሕዝብ የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት ለማወቅ በጣም አስቸጋሪ እንደሚሆንባቸው ማሰባቸው ላይ አጽንዖት ይሰጣል። ይህ ጥያቄ እንደ ንግግር ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት ለመማር ወደ ሰማይ መጓዝ አለበት፣ ከዚያም ልንታዘዛቸው እንችል ዘንድ ምን እንደ ሆኑ ሊነግረን መመለስ አለበት” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የእስራኤል ሕዝብ የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት ማወቅ በጣም አስቸጋሪ ነው ብለው የሚያስቡበትን አሳብ ይቀጥላል። ይህ ጥያቄ እንደ ንግግር ሆኖ ሊተርጎም ይችላል። አ.ት፡ “የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት ለመማር አንድ ሰው ባህሩን አቋርጦ መጓዝ ከዚያም ተመልሶ ምን እንደሆኑ ሊነግረን ያስፈልጋል” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ሕዝቡ ቀደሞውኑ የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት ያውቃሉ፣ ለሌሎችም ሊነግሯቸው ይችላሉ። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አንድን ነገር ሌላው ሰው ሊያይ በሚችልበት ማስቀመጥ ስለ አንድ ነገር ለአንድ ሰው የመንገር ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ስለ ጉዳዩ ነግሬሃለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ግልጽ ያልሆነውን መረጃ ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። አ.ት፡ “መልካም የሆነውንና በሕይወት እንድትኖር የሚያደርግህን፣ ክፉ የሆነውንና እንድትሞት የሚያደርግህን” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
በቁጥር እጅግ መጨመር
እዚህ ጋ “ልብ” የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ለእግዚአብሔር ያለህን ታማኝነት ብታቆም -- እና በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎች እንድትሰግድና ሌሎች አማልክትን እንድታመልክ ቢያባብሉህ” (Synecdoche እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
x
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሙሴ ለሚናገረው ምስክሮች እንዲሆኑ በሰማይና በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ይጠራል ወይም 2) ሙሴ እንደ ሰዎች ቆጥሯቸው ለሰማይና ለምድር ይናገራል፣ እርሱ ለሚናገረው ምስክሮች እንዲሆኑም ይጠራቸዋል። (See: (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት and Personification and Apostrophe)
“ክፉ ነገሮችን ስለማድረግህ ለመናገር ፈቃደኛ እንዲሆን”
ሙሴ ለእስራኤላውያን እንደ ቡድን አድርጎ ይናገራል። (See: Forms of You)
እዚህ ጋ “ድምፅ” እግዚአብሔር የሚናገረውን ያመለክታል። አ.ት፡ “እርሱ የሚለውን ታዘዝ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በእርሱ ላይ እንድትተማመን”
እነዚህ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸውና እግዚአብሔርን የሚገልጹ ፈሊጣዊ አነጋገሮች ሲሆኑ ሕይወትን የሚሰጥና የሰዎችን የሕይወት ዘመን የሚወስን እርሱ መሆኑን አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “ረጅም ሕይወት እንድትኖር የሚያስችልህ እግዚአብሔር ብቻ ነው” (Doublet እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሞላላው ሊሞላ ይችላል። አ.ት፡ “ለአባቶቻችሁ ሊሰጣችሁ ምሏል” (See: Ellipsis)
“120 ዓመት ዕድሜ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “መውጣት” እና “መግባት” የተሰኙ ሁለት ጽንፎች በአንድ ላይ አንድ ጤነኛ ሰው ሊያደርግ የሚችለውን ሙሴ ከእንግዲህ ማድረግ አይችልም ማለት ነው። (See: Merism)
ሙሴ እስራኤላውያኑን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ” እና “የአንተ” የሚሉት ቃላት እዚህ ጋ ነጠላ ቁጥሮች ናቸው። (See: Forms of You)
“ምድራቸውን ትወስዳለህ”
“እግዚአብሔር ቃል እንደገባው ኢያሱ መርቶ ወንዙን ያሻግራችኋል”
እዚህ ጋ “ሴዎን” እና “ዐግ” ሁለቱን የአሞራውያንን ነገሥታትና ሰራዊታቸውን ያመለክታል። እነዚህን ስሞች በዘዳግም 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “በአሞራውያን ነገሥታት በሴዎን፣ በዐግና በሰራዊቶቻቸው ላይ -- አደረገ” (See: Synecdoche)
ይህ ማለት የእስራኤል ሕዝብ በሙሉ በዚያ ነበሩ ማለት ነው። አ.ት፡ “በእስራኤላውያን ሁሉ ፊት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ብርቱና ደፋር ሁን”። ይህንን በዘዳግም 31፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ምድሪቱን እንዲወስዱ ትረዳቸዋለህ”
“ካህናት ለሆኑት ለሌዋውያኑ ሰጣቸው”
“7 ዓመት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ዕዳን ለመሰረዝ”
የዚህ በዓል ሌሎች ስሞች፣ “የመገናኛው ድንኳን በዓል”፣ “የዳስ በዓል”፣ እና “የመሰብሰብ በዓል”። በመከር ጊዜ ገበሬዎች በመስኩ ላይ ጊዜያዊ መጠለያ ይሠሩ ነበር። ይህ በዓል የሚደረገው የዓመቱ መከር ከተሰበሰበ በኋላ ነበር። ይህንን በዘዳግም 16፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ሙሴ እስራኤላውያኑን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ” እና “የአንተ” የሚለው ቃል እዚህ ጋ ነጠላ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
“መስማት ይችሉ ዘንድ”
“እኔ ለምነግርህ ትኩረት ስጥ”
ይህ በላይኛው ክፍል ቅርጽ የያዘ ጥቅጥቅ ያለ የጢስ ደመና ነበር
“እኔ ለምነግርህ ትኩረት ስጥ”
ይህ “ትሞታለህ” የማለት የትህትና አገላለጽ ነው። አ.ት፡ “ትሞትና ከአንተ በፊት ከሞቱት ቅድመ ቅድም አያቶችህ ጋር አብረህ ትሆናለህ” (See: Euphemism)
አመንዝራ መሆን ከእግዚአብሔር ሌላ ሌሎች አማልክትን ለማምለካቸው ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ለእኔ አለመታመን ይጀምራሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ቁጣውን እሳት ከሚለኩስ ሰው ጋር ያነጻጽራል። ይህ እርሱን የሚያስቆጣውን የትኛውንም ነገር በሚያጠፋ በእግዚአብሔር ኃይል ላይ አጽንዖት ይሰጣል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ቁጣዬን በእነርሱ ላይ አነድዳለሁ” ወይም “በእነርሱ ላይ እቆጣለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “አልረዳቸውም” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እውጣቸዋለሁ” ወይም “ጠላቶቻቸው እንዲውጡአቸው እፈቅድላቸዋለሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ “ፈጽመው ጠፉ” ለሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ጥፋቱንና መከራውን እንደ ሰው መስሎ ይገልጻቸዋል። አ.ት፡ “ብዙ ጥፋትና መከራ ይደርስባቸዋል” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ጥፋቱንና መከራውን እንደ ሰው መስሎ ይገልጻቸዋል። ይህ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “-- መካከል እነዚህ ጥፋቶች እያጠፉኝ ነው” (ሰውኛ እና ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ከእንግዲህ እግዚአብሔር እየጠበቀን አይደለም” ወይም “እግዚአብሔር ለብቻችን ትቶናል”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እንዲያሰላስሉትና እንዲዘምሩት አድርጋቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ብዙ ወተትና ማር የሚፈስባት ምድር” ወይም “ከብት ለማርባትና ለእርሻ ምርጥ የሆነች ምድር” ይህንን በዘዳግም 6፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እዚህ ጋ ክፋትና መከራ ሰብዓዊ ፍጥረት ሆነው ሰዎችን ሊያገኙ የሚችሉ መስለው ተገልጸዋል። አ.ት፡ “ይህ ሕዝብ ብዙ ክፋትና መከራ በሚገጥመው ጊዜ” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
መዝሙሩ እንደ ሰብዓዊ ፍጥረት ሆኖ በፍርድ ቤት ውስጥ በእስራኤል ላይ እንደሚመሰክር ይናገራል። (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ዘሮቻቸው በአፋቸው ውስጥ መጠበቃቸውን አይረሱም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ዘሮቻቸው በአፋቸው ውስጥ መጠበቅ እንዳለባቸው ያስታውሳሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በአፋቸው መርሳት” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ስለ እርሱ መናገርን ማቆም ማለት ነው። አ.ት፡ “ዘሮቻቸው ለእርስ በእርሳቸው ስለ እርሱ ከመናገር አያቆሙም”
ሰዎች ለማድረግ የሚያቅዱት እርሱ እንደ አካላዊ ቁስ ተደርጎ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “ለማድረግ የሚያቅዱት” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ስለምድሪቱ የሰጠው ተስፋ ለእስራኤል ሕዝብ እንደሚሰጣቸው ነበር። ይህ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እሰጣቸዋለሁ ብዬ ተስፋ የሰጠዃቸው ምድር” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“ብርቱና ደፋር ሁን” ይህንን በዘዳግም 31፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ሙሴ እንደ አንድ ሰው አድርጎ ለሌዋውያን ይናገራል፣ ስለዚህ “አንተ” የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
ሙሴ እንደ አንድ ሰው አድርጎ ለሌዋውያን ይናገራል፣ ስለዚህ “አንተ” የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
በዘዳግም 9፡6 ላይ “እልኸኛ” የሚለውን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ ሕዝቡ እንዴት ያሉ አመጸኞች እንደነበሩ አጽንዖት ይሰጣል። ይህ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እኔ ከሞትኩኝ በኋላ እንኳን በይበልጥ አመጸኛ ትሆናላችሁ” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “በጆሮአቸው” ማለት ሕዝቡን ራሳችውን ማለት ነው። አ.ት፡ “የዚህ መዝሙር ቃሎች እነግራችው ዘንድ” (See: Synecdoche)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሙሴ ለሚናገረው ምስክሮች እንዲሆኑ በሰማይና በምድር የሚኖሩትን ሁሉ ይጠራል ወይም 2) ሙሴ እንደ ሰዎች ቆጥሯቸው ለሰማይና ለምድር ይናገራል፣ እርሱ ለሚናገረው ምስክሮች እንዲሆኑም ይጠራቸዋል። ተመሳሳይ ሐረግ በዘዳግም 30፡19 ላይ ይታያል።
“ሙሉ በሙሉ ስሕተት የሆነውን ታደርጋላችሁ”። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 4፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት፡
“የሰጠዃችሁን መመሪያ መከተል ታቆማላችሁ”። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 9፡12 እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
የእግዚአብሔር ፊት የሚወክለው የእግዚአብሔርን ውሳኔ ወይም ምዘና ነው። አ.ት፡ “በእግዚአብሔር ውሳኔ ክፉ የሆነ” ወይም “እግዚአብሔር ክፉ ነው ብሎ የሚቆጥረውን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጆቻችሁ” ማለት ሕዝቡን ራሳቸውን ማለት ነው። አ.ት፡ “በሠራችሁት ሥራ ምክንያት” (See: Synec- doche)
እዚህ ጋ “ጆሮዎች” የሚያመለክቱት ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “ሙሴ ለእስራኤል ሕዝብ ሁሉ አሰማቸው” (See: Synec- doche)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ዘመረ” ወይም 2) “ተናገረ”
በውስጠ ታዋቂነት ያለውን መረጃ ግልጽ ልታደርገው ትችላለህ። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እርሱን ያስተማረበትን የመዝሙሩን ቃላት” (See: Ellipsis)
እዚያ ሆነው ይሰሙ ይመስል እግዚአብሔር ለሰማያትና ለምድር ይናገራል። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር የሚናገረው በሰማይና በምድር ለሚኖሩት ነው፤ ወይም 2) እግዚአብሔር እንደ ሰው ቆጥሯቸው ለሰማይና ለምድር ይናገራል። (See: Apostrophe)
ይህ ማለት የእርሱን ጠቃሚ ትምህርት ሕዝቡ በትጋት እንዲቀበሉ እግዚአብሔር ይፈልጋል። (See: Simile)
ጤዛ የሚታይበትን ሂደት የሚገልጽ ቃል በራስህ ቋንቋ ተጠቀም።
ቅዝቃዜ ባለበት ጠዋት በቅጠሎችና በሣር ላይ የሚገኝ ውሃ
“አዲስ ተክሎች”
ከባድ ዝናብ
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር መልካም መሆኑን ተናገር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“አምላካችን ታላቅ መሆኑን ሰዎች ማወቃቸውን አረጋግጡ”
ይህ እንደ ዐለት ብርቱ እና ሕዝቡን መጠበቅ ለሚችለው ለእግዚአብሔር ሙሴ የሰጠው የተፀውዖ ስም ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እርሱ የሚያደርገው ሁሉ”
መንገድ ላይ መራመድ አንድ ሰው ሕይወቱን እንዴት እንደሚኖረው የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ሁሉንም ነገር በትክክለኛ መንገድ አድርጓል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሠረቱ የሚሉት አንድ ነገር ሆኖ እግዚአብሔር ፍትሐዊና ትክክለኛውን ነገር እንዳደረገ አጽንዖት ይሰጣሉ። (See: Doublet)
“ትክክል ያልሆነን ነገር በማድረግ ተቃወሙት”። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 4፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
“ወልጋዳ” እና “ጠማማ” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ ትርጉማቸው አንድ ነው። ሙሴ ትውልዱ ምን ያህል ክፉ እንደሆነ አጽንዖት ለመስጠት ይጠቀምባቸዋል። አ.ት፡ “ፈጽሞ ክፉ የሆነ ትውልድ” (See: Doublet)
ሙሴ ሕዝቡን ለመገሰጽ ይህንን ጥያቄ ይጠቀማል። አ.ት፡ “-ሕዝብ፣ ለእግዚአብሔር ተገቢውን ምስጋና ማቅረብ አለባችሁ” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ሞኝ” እና “የማትረባ” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ ሕዝቡ እግዚአብሔርን ባለመታዘዛቸው ምን ያህል ሞኞች እንደሆኑ አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “እጅግ ሞኞች የሆናችሁ ሰዎች” (See: Doublet)
ሙሴ ለእስራኤላውያን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ” እና “የአንተ” የሚሉት ቃላት እዚህ ጋ ነጠላ ቁጥሮች ናቸው።
ሙሴ ሕዝቡን ለመገሰጽ በጥያቄ መልክ ይጠቀማል። ይህ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የፈጠረህ አባትህ ነው” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ለእስራኤላውያን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ” እና “የአንተ” የሚሉት ቃላት እዚህ ጋ ነጠላ ቁጥሮች ናቸው። (See: Forms of You)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “አስታውስ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ከረጅም ዓመታት በፊት”። ሙሴ፣ የእስራኤል ቅድመ ቅድም አያቶች ይኖሩ የነበሩበትን ጊዜ ያመለክታል።
ይህ ቀደም ሲል በነበረው ክፍል ሙሴ ተናግሮት የነበረው ድጋሚ ነው። ሙሴ የእስራኤል ሕዝብ እንደ ሕዝብ በታሪካቸው ላይ እንዲያተኩሩ ይፈልጋል። (See: Parallelism)
“ግልጽ ያደርግልሃል” ወይም “እንድታስተውለው ያስችልሃል”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ሕዝቡ ሊኖሩ በሚገባቸው ስፍራ ላይ አስቀመጣቸው”። “ርስት አድርጎ ወደሚሰጣችሁ” የሚሉ ተመሳሳይ ቃላት በዘዳግም 4፡21 ላይ ይታያሉ። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር እያንዳንዱን የሕዝብ ወገን ከአማልክቱ ጋር በራሱ ግዛት እንዲኖር ወስኗል። በዚህ መንገድ የሕዝብ ወገኖችን ጣዖታት ተጽዕኖ ገድቧል።
እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚናገሩት በመሠረቱ አንድ ነገር ነው፣ ስለሆነም ሊጣመሩ ይችላሉ። አ.ት፡ “የያዕቆብ ዘሮች የእግዚአብሕር ርስት ናቸው” (See: Parallelism)
“ያዕቆብን አገኘው -- ጋረደውና ተጠነቀቀለት -- ጠበቀው”። ይህንን ምናልባት ሙሴ እንደ ብዙ ሕዝብ አድርጎ የሚናገረው ስለ እስራኤላውያን እንደሆነ መተርጎም ያስፈልግህ ይሆናል። አ.ት፡ “ቅድመ ቅድም አያቶቻችንን አገኛቸው -- ጋረዳቸውና ተጠነቀቀላቸው -- ጠበቃቸው”
እዚህ ጋ “ጭው ያለ” የሚያመለክተው ባዶ መሬት ላይ ነፋሱ ሲነፍስ የሚያሰማውን ድምፅ ነው።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። የዐይን ብሌን የሚያመለክተው አንድ ሰው ለማየት የሚያስችለውን በዐይኑ ኳስ ውስጥ ያለውን ጥቁሩን ክፍል ነው። ይህ በጣም አስፈላጊና ጥንቃቄ የሚፈልግ የሰውነት ክፍል ነው። ይህ ማለት የእስራኤል ሕዝብ ለእግዚአብሔር በጣም አስፈላጊና እርሱ ጥበቃ የሚያደርግለትም ነው። አ.ት፡ “በጣም ዋጋ እንዳለውና ውድ ነገር ጠብቆታል”(የአነጋገር ዘይቤ እና Simile የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት እስራኤላውያን በበረሃ እያሉ እግዚአብሔር ጠብቋቸዋል፣ ተከላክሎላቸዋልም። (See: Simile)
የወፍ የክንፉ ውጫዊ ጫፍ
ሙሴ እንደገና እስራኤላውያንን “ያዕቆብ” በማለት ይናገራል (ዘዳግም 32፡9-10)። ሙሴ እስራኤላውያንን እንደ ብዙ ሕዝብ አድርጎ እንደተናገራቸው መተርጎም ያስፈልግህ ይሆናል። አ.ት፡ “መራቸው -- ከእነርሱ ጋር”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። “እርሱን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በምድሪቱ የከፍታ ስፍራዎች ላይ አስኪዷቸዋል” ወይም “ምድሪቱን እንዲወስዱና እንዲሰፍሩባት እግዚአብሔር ረድቶአቸዋል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እስራኤላውያንን እንደ “ያዕቆብ” በመቁጠር መናገሩን ይቀጥላል (ዘዳግም 32፡9-10)። ሙሴ እስራኤላውያንን እንደ ብዙ ሕዝብ አድርጎ እንደተናገራቸው መተርጎም ያስፈልግህ ይሆናል። “አባቶቻችንን እንዲሄዱ አደረጋቸው -- መገባቸው -- አጠገባቸው” (ተውላጠ ስም የሚለውን ተመልከት)
“የሚበላው ብዙ ሰብል ወዳለበት ምድር አመጣው”
ምድሪቱ በዐለት ቀዳዳዎች ውስጥ ማር የሚሠሩ ብዙ የጫካ ንቦች ነበሯት። በተጨማሪም፣ በዐለቶች፣ በኮረብቶችና በተራራዎች ላይ የሚበቅሉ ዘይት የሚሰጡ ብዙ የወይራ ዛፎች ነበሩ።
ይህ ልክ እናት ለሕፃን ልጇ ጡቷን እንደምትሰጠው ዓይነት ነው። “ማር እንዲጠባ ፈቀደለት” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ በሚገባ እንደ ተቀለበና ባለቤቱ ይሹሩን ብሎ እንደሰየመው እንስሳ ስለ እስራኤላውያን ይናገራል። “ ’ይሹሩን’ ማለት ‘ቀጥተኛ የሆነ’ ማለት ነው” የሚል የግርጌ ማስታወሻ ልትጨምርበት ትችላለህ። የአንተ ቋንቋ እስራኤላውያንን እንደ ይሹሩን የማይገልጻቸው ከሆነ የተከፈተው ተለዋዋጭ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም እንደሚያደርገው እስራኤላውያንን እንደ ብዙ ሕዝብ ማመልከት ትችላለህ። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
በሚገባ የተቀለበው እንስሳ፣ ገር ከመሆን ይልቅ የሚራገጠው ይሹሩን እግዚአብሔር ቢንከባከባቸውም እንኳን ያመጹትን እስራኤላውያንን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ለይሹሩን በሚዘምረው መዝሙር እስራኤላውያንን ይገስጻቸዋል። “ሰባችሁ፣ በጣምም ሰባችሁ፣ የሚቻላችሁን ያህልም ሰባችሁ”
ይህ ማለት እግዚአብሔር እንደ ዐለት ብርቱ ነው፣ ሕዝቡን ለመጠበቅም ይችላል ማለት ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሙሴ ለእግዚአብሔር የሚሰጠው የተጸውዖ ስም እንደ ዐለት ብርቱና ሕዝቡን ለመጠበቅ የሚችል ነው። ይህንን በዘዳግም 32፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እስራኤላውያን እግዚአብሔርን አስቀኑት።
“የእስራኤል ሕዝብ ሠዉ”
ይህ ማለት እስራኤላውያን ስለ እነዚህ አማልክት የተማሩት በቅርቡ ነው።
ሙሴ ለእስራኤላውያን እንደ ብዙ ሰው ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “የአንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
ሙሴ እስራኤላውያንን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ” እና “የአንተ” የሚልበት አገባብ ሁሉ ብዙ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
እዚህ ጋ እግዚአብሔር ብርቱና መከላከያ ስለሆነ ዐለት ተብሎ ተጠርቷል። አ.ት፡ “የእግዚአብሔርን የመከላከል ክብካቤ ትተሃል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሙሴ ለእግዚአብሔር የሚሰጠው የተጸውዖ ስም እንደ ዐለት ብርቱና ሕዝቡን ለመጠበቅ የሚችል ነው። ይህንን በዘዳግም 32፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔርን ከአባትና ከእናት ጋር ያነጻጽራል። ይኸውም፣ እግዚአብሔር በሕይወት እንዲኖሩና ሕዝብ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል ማለት ነው። አ.ት፡ “አባት ያደረጋችሁ … ሕይወትን የሰጣችሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ሕይወትን የሰጣቸውንና ሕዝብ ያደረጋቸውን የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ከእነርሱ እርቃለሁ” ወይም “እነርሱን መርዳቴን አቆማለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“የሚደርስባቸውን አያለሁ”
እዚህ ጋ “እኔን” የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው።
“ሐሰተኞች አማልክትን”
“ነገሮች” ምን እንደሆኑ ግልጽ ማድረግ ይኖርብህ ይሆናል። አ.ት፡ “የማይጠቅሙ ጣዖታት” (See: Assumed Knowl- edge and Implicit Information)
“የአንድ ሕዝብ ወገን ያልሆኑ ሰዎች”
“ሞኝ” የሚለውን በዘዳግም 32፡6 እንዳለው አድርገህ ተርጉመው።
እግዚአብሔር ቁጣውን ከእሳት ጋር ያነጻጽረዋል። ይህ የሚያስቆጣውን በሚያጠፋበት ኃይሉ ላይ አጽንዖት ያደርጋል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ስለ ተቆጣሁ እሳት መለኮስ ጀምሬአለሁ፣ ይውጣል . . . የሚያጠፋ ነው . . . ተቀምጧል” ወይም “በምቆጣበት ጊዜ ጠላቶቼን እንደ እሳት አጠፋለሁ፣ በምድርና በ . . . ያለውን ሁሉ አጠፋለሁ . . . እውጣለሁ . . . አስቀምጣለሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“እስከ ሙታን ዓለም ድረስ”
በእስራኤላውያን አናት ላይ የሚቆልላቸው ቆሻሻዎች የሆኑ በሚመስል መልኩ በእስራኤላውያን ላይ ስለሚደርስባቸው መጥፎ ነገሮች እግዚአብሔር ይናገራል። አ.ት፡ “ብዙ መጥፎ ነገሮች እንደሚደርሱባቸው አረጋግጣለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ እግዚአብሔር በእስራኤላውያን ላይ በእርግጠኝነት እንዲደርስባቸው የሚያደርጋቸውን መጥፎ ነገሮች አንድ ሰው በቀስቱ ፍላጻዎችን ከማስወንጨፉ ጋር ያነጻጽራል። አ.ት፡ “እነርሱን ለመግደል ማድረግ የምችለውን ሁሉ አደርጋለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። የነገር ስም የሆነው “ረሀብ” “ይራባሉ” ወደሚል ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ይዝላሉ፣ በመራባቸው ምክንያትም ይሞታሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ እና የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“የሚያቃጥል እሳት” ለሚለው ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እስራኤላውያን በንዳድ ይሰቃያሉ ወይም 2) በድርቅ ወይም በረሀብ ወቅት የአየሩ ሁኔታ ባለተለመደ መልኩ ሞቃት ይሆናል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እነርሱ . . . ረሀብ፣ የሚያቃጥል ሙቀትና አሰቃቂ ጥፋት ይውጣቸዋል” ወይም “እነርሱ . . . ረሀብ፣ በሚያቃጥል ሙቀትና በአሰቃቂ ጥፋት ይሞታሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ጥርስና መርዝ እንስሳው እነዚህን ነገሮች በመጠቀም የሚገድልባቸው ናቸው። አ.ት፡ “እንዲነክሷቸው የዱር አራዊትን፣ ነክሰው እንዲመርዟቸው በአፈር ላይ የሚሳቡትን ነገሮች እልካለሁ” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “ሰይፍ” የሚወክለው የጠላትን ሰራዊት ነው። አ.ት፡ “እስራኤላውያን ውጪ በሚሆኑበት ጊዜ የጠላት ሰራዊት ይገድላቸዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
x
“የጠላትን ትንኮሳ ሰግቼ ነበር”
ይህ የነገር ስም እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ጠላት እንዳይተነኩሰኝ” ወይም “ጠላት እንድቆጣ እንዳያደርገኝ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የእርሱን ጠላቶች እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ጠላቴን” ወይም “ጠላቶቼን” (ተውላጠ ስም የሚለውን ተመልከት)
“አሳስቶ መረዳት”
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው የሰውን ጉልበት ወይም ኃይል ነው። ከፍ ከፍ ማለት ጠላትን የማሸነፍ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እኛ ይበልጥ ኃይለኞች በመሆናችን አሸንፈናቸዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እውነት እንዲሆኑ የሚመኛቸውን አንዳንድ ነገሮች ይናገራል፤ ይሁን እንጂ ጥበበኞች እንዳልሆኑና አለመታዘዛቸው እግዚአብሔር ይህንን ጥፋት እንዲያመጣባቸው እንደሚያደርገው እንዳልተገነዘቡ ያውቃል። (See: Hypothetical Situations)
የነገር ስም የሆነው “ፍርድ” እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በእነርሱ ላይ ሊደርስባቸው ያለ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ ጠላቶቻቸው ለምን እንዳሸነፏቸው ለማስተዋል ጥበበኞች ስላለመሆናቸው ጥያቄን በመጠቀም ሕዝቡን ይገስጻቸዋል። ይህ ጥያቄ ክፍት በሆነው ተለዋዋጭ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ውስጥ እንዳለው መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
በውስጠ ታዋቂነት ያለውን መረጃ ግልጽ ልታደርገው ትችላለህ። አ.ት፡ “1 የጠላት ወታደር የእናንተን 1000 ሰዎች እንዴት ሊያሳድድ ቻለ፣ 2 የጠላት ወታደሮችስ የእናንተን 10000 ሰዎች እንዲሸሹ ለማድረግ እንዴት ቻሉ” (See: Numbers and Ellipsis)
ሙሴ ሐሰተኛ አማልክት የሚያመልኩ ጠላቶችን በሰዶም ገሞራ ከኖሩት ክፉ ሕዝቦች እና መርዛማ ፍሬ ከሚያፈሩ የወይን ሐረጎች ጋር ያነጻጽራቸዋል። ይህ ማለት እስራኤላውያን በዙሪያቸው እንዳሉት ሕዝቦች ለማድረግ ከጀመሩ ጠላቶቻቸው ክፉዎች ስለሆኑ እስራኤላውያንን ለሞት ያበቋቸዋል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ወይን ለሕዝብ ወገን ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። “ወይናቸው በሰዶምና ገሞራ ይበቅል የነበረው ወይን ቅርንጫፉ ነው” ወይም አ.ት፡ “በሰዶምና ገሞራ ይኖሩ የነበሩ ሰዎች እንዳደረጉት በተመሳሳይ መንገድ ክፉ ያደርጋሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የወይን ዘለላዎቻቸው
ሙሴ የእስራኤል ሕዝብን ጠላቶች መርዘኛ ፍሬና ወይን ከሚያበቅል የወይን ሐረግ ጋር ማነጻጸሩን ይቀጥላል። ይህ ማለት ጠላቶቻቸው ክፉዎች ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
መርዘኛ እባቦች
ይህ ጥያቄ እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ ያለው ዕቅድ ዋጋ እንዳለው ሀብት በምስጢር እንደተጠበቀ አጽንዖት ይሰጣል። ምላሽ የማይፈልገው ጥያቄ እንደ ንግግር ተደርጎ ሊተረጎም ይችላል። ደግሞም፣ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ለእስራኤል ሕዝብና ለጠላቶቻቸው ለማድረግ ያቀድኩትን እኔ አውቃለሁ፣ አንድ ሰው ዋጋ ባላቸው ንብረቶቹ ላይ እንደሚቆልፍባቸው በእነዚያ ዕቅዶች ላይ ቆልፌባቸዋለሁ” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በቀል” እና “ብድራትንም” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ ትርጉማቸው ተመሳሳይ ነው። አ.ት፡ “እኔ እበቀላለሁ፣ የእስራኤልንም ጠላቶች እቀጣለሁ” (See: Doublet)
አንድ ሰው ስላደረገው ነገር ቅጣት ወይም ሽልማት
መጥፎ የሆነ ነገር ደርሶባቸዋል። አ.ት፡ “ተስፋ የላቸውም” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“እነርሱን የማጠፋበት ጊዜ”
ሊቀጡአቸው በትጋት የሚሮጡ ሰዎችን በሚመስሉበት መልኩ እግዚአብሔር በጠላቶቹ ላይ ሊመጡ ስላሉት መጥፎ ነገሮች ይናገራል። አ.ት፡ “ፈጥኜ እቀጣቸዋለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ፍትሕ” እንደ ቅጽል ወይም ተውሳከ ግሥ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ለሕዝቡ ፍትሐዊ የሆነውን ነገር ያደርግላቸዋል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“አገልጋዮቹን መርዳት እንዳለበት ይሰማዋል”
ከሌሎች አማልክት ከለላ ስለመፈለጋቸው የእስራኤልን ሕዝብ እግዚአብሔር ይገስጻቸዋል። ይህ ጥያቄ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ተመልከቱ፣ እስራኤላውያን እንደሚጠብቋቸው ያሰቧቸው አማልክት ሊረዷቸው አልመጡም” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ለሌሎች አማልክት መሥዋዕት በማቅረባቸው የእስራኤልን ሕዝብ እግዚአብሔር ይገስጻቸዋል። ይህ ጥያቄ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እስራኤላውያን ሥጋና ወይን ያቀረቡላቸው አማልክት ሊረዷቸው አልመጡም” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
በእስራኤላውያን ላይ ለማፌዝ እግዚአብሔር ይህንን ይናገራል። እነዚህ አማልክት ሊረዷቸው እንደማይችሉ ያውቃል። አ.ት፡ “እነዚህ ጣዖታት ሊነሡና ሊረዱ ወይም ሊጠብቋችሁ አይችሉም” (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
“እኔ፣ እኔ ራሴ” ወይም “እኔ፣ እኔ ብቻዬን”። እግዚአብሔር እርሱ ብቻ አምላክ መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት “እኔ”ን ይደጋግማል።
“እጄን ወደ ሰማይ አንሥቼ እምላለሁ” ወይም “ምያለሁ”። እጅን ማንሣት የመማል ምልክት ነው።
“ለዘላለም መኖሬ እርግጥ የመሆኑን ያህል” ወይም “ማለቂያ በሌለው ሕይወቴ እምላለሁ”። በዘዳግም 32፡41-42 የተናገረው እንደሚፈጸም ይህ አነጋገር እግዚአብሔር ለሕዝቡ ያረጋግጣል።
“አንጸባራቂውን ሰይፌን በምስልበት ጊዜ”። ይህ ማለት እግዚአብሔር በጠላቶቹ ላይ ለመፍረድና ለመቅጣት ተዘጋጅቷል ማለት ነው። አ.ት፡ “በጠላቶቼ ላይ ለመፍረድ በምዘጋጅበት ጊዜ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ሙሉውን ሰው ነው (See: Synec- doche)
ፍላጻዎች ሰው የሆኑና የሚያሰክር መጠጥ ይሰጣቸው ይመስል እግዚአብሔር ስለ ፍላጻዎቹ ይናገራል፣ ሰይፉም ስለ ራበው ደሙ ተንጠፍጥፎ ያልወጣለትን እንስሳ እንደሚበላ ሰው መስሎ ይናገራል። እነዚህ ዘይቤአዊ አነጋገሮች ብዙ ጠላቶችን ለመግደል ፍላጻዎችንና ሰይፍን የሚጠቀምን ወታደር የሚያመለክቱ ፈሊጣዊ አነጋገሮች ናቸው። ይህ በተራው እግዚአብሔር በጦርነት ውስጥ ጠላቶቹን ስለመግደሉ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው።(ዘይቤአዊ አነጋገር፣ ፈሊጣዊ አነጋገር እና ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆን የሚችለው ትርጉም “በራሳቸው ላይ ረጅም ጸጉር ካላቸው ጠላቶች” የሚለው ነው።
ሙሴ በዚያ ኖረው ይሰሙት ይመስል በየሀገራቱ ሁሉ ለሚኖሩ ሰዎች ይናገራል። (See: (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Apostrophe የሚለውን ተመልከት))
እዚህ ጋ “የአገልጋዮቹን ደም” የሚወክለው የተገደሉትን የእርሱን ንጹሕ አገልጋዮች ሕይወት ነው። አ.ት፡ “አገልጋዮቹን የገደሉትን ጠላቶቹን ይበቀላቸዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ተናገረ . . . መናገር” ወይም 2) “ዘመረ . . . መዘመር” ናቸው።
x
“ሙሴ ለእስራኤል ሕዝብ ተናገራቸው”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ለ -- ትኩረት ስጡ” ወይም “ስለ -- አስቡ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ባይታዘዙ እግዚአብሔር በእስራኤላውያን ላይ ምን እንደሚያደርግባቸው የተናገረውን ለማመልከት “መስክሬላችኋለሁ” ማለቱን ያመለክታል ወይም 2) እንዲያደርጉት እግዚአብሔር ያዘዛቸውን ለማመልከት “አዝዥችኋለሁ” የሚሉት ናቸው
“ልጆቻችሁና ተወላጆቻችሁ”
“ይህ ሕግ ነው”
ይህ ምጸት በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በጣም ጠቃሚ የሆነ ነገር” (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ሕይወት” “መኖር” ወደሚል ግሥ ሊተረጎም ይችላል። ሕግን ራሱን የሚወክለውን የመታዘዝን ፈሊጣዊ አነጋገር ግልጽ ማድረግ ይኖርብህ ይሆናል። አ.ት፡ “ብትታዘዝው በሕይወት ትኖራለህና” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ረጅም ቀናት የረጅም ሕይወት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። እነዚህን ቃላት በዘዳግም 4፡26 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “ረጅም ጊዜ መኖር እንድትችል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሞዓብ ውስጥ የሚገን የተራራ ሰንሰለት ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“አባሪም እና ናባው ተራራ ላይ ውጣ”
ይህ ከአባሪም ተራሮች ከፍተኛው ስፍራ ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ከኢያሪኮ ከወንዙ በወዲያ ማዶ”
ይህ በሙታኑ ዓለም የሙሴ መንፈስ ከዘመዶቹ መንፈስ ጋር እንደሚገናኝ በትህትና የተነገረበት መንገድ ነው። አ.ት፡ “ከአንተ በፊት ከሞቱት አባቶችህ ጋር ተገናኝ” (See: Euphemism)
ይህ በኤዶም ዳርቻ የሚገኝ ተራራ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በበረሃው ውስጥ ሙሴ እግዚአብሔርን ያልታዘዘበት ስፍራ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በይሁዳ በስተደቡብ ዳርቻ የሚገኝ ምድረበዳ ስም ነው(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እግዚአብሔርን ከንጋት ፀሐይ ጋር ያነጻጽራል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ከሲና በመጣ ጊዜ ከሴይር ወጥታ ከፋራን ተራራ የምታበራዋን ፀሐይ መስሎ ታይቷቸው ነበር” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በእስራኤል ሕዝብ ላይ”
“10000 መላእክት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ሌሎች ትርጉሞች 1) “በቀኝ እጁ የእሳት ነበልባል ነበር” ወይም 2) “የእሳትን ሕግ ሰጣቸው” ወይም 3) “ተራሮቹን ቁልቁል በመውረድ ከደቡብ መጣ”
“የእስራኤል ሕዝብ”
የተጸውዖ ስሞች የሆኑት “የእርሱ” እና “የአንተ” የሚያመለክቱት እግዚአብሔርን ነው። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር ቅዱሳን ሁሉ በእጁ ውስጥ ናቸው . . . እግሩ . . . ቃሎቹ” (ተውላጠ ስም የሚለውን ተመልከት)
እጅ የኃይል እና የጥበቃ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ቅዱስ ሕዝቡን ሁሉ አንተ ትጠብቃለህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ንብረት” ወይም “ዋጋው ውድ የሆነ ንብረት”
“እግዚአብሔር ነገሠ”
ይህ የእስራኤል ሌላው ስሙ ነው። ይህንን በዘዳግም 32፡15 እንዳለው አድርገህ ተርጉመው።
ሙሴ እያንዳንዱን የእስራኤል ነገዶች መባረኩን በዚህ ይጀምራል።
ሊሆኑ የሚችሉ ሌሎች ትርጉሞች 1) “የእርሱ ሰዎች ጥቂቶች አይሁኑ” ወይም 2) “የእርሱ ሰዎች ጥቂቶች ቢሆኑም እንኳን”
እዚህ ጋ “የይሁዳ ድምፅ” የይሁዳን ሕዝብ ጩኸትና ጸሎት ያመለክታል። አ.ት፡ “የይሁዳ ሕዝብ ወደ አንተ በጸለየ ጊዜ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ረዳት” እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እንዲዋጋ እርዳው” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሊቀ ካህናቱ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለማወቅ በሚፈልግበት ጊዜ በደረቱ ላይ የሚሸከማቸው ቅዱስ ድንጋዮች ነበሩ። እዚህ ጋ “የአንተ” የሚያመለክቱት እግዚአብሔርን ነው። (See: Forms of You እና የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
“ለአንተ ቅዱስ የሆነ” ወይም “አንተን ደስ ለማሰኘት የሚፈልገው”። ይህ የሌዊን ነገድ ያመለክታል።
ይህንን በዘዳግም 6፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። ተርጓሚው፣ “ ‘ማሳህ’ ማለት ‘መፈተን’ ማለት ነው” የሚል የግርጌ ማስታወሻ መጨመር ይችላል።
ይህንን በዘዳግም 32፡51 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። ተርጓሚው፣ “ ‘መሪባ’ ማለት ‘መከራከር’ ወይም ‘መጣላት’ ማለት ነው” የሚል የግርጌ ማስታወሻ መጨመር ይችላል።
ሙሴ ለእግዚአብሔር እየተናገረ ነው፣ ስለዚህ እነዚህ ቃላት ሁሉ ነጠላ ቁጥሮች ናቸው።
በእርሱ ደስ ይበልህ
እዚህ ጋ “እጆች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “እርሱ የሠራውን ሥራ ሁሉ” (See: Synecdoche)
ወገብ የጉልበት ማዕከል እንደሆነ ይታሰባል፣ እዚህ ጋ የሚወክለውም ጉልበትን ነው። አ.ት፡ “ጉልበታቸውን ውሰድ” ወይም “ፈጽመህ አጥፋ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ ዘይቤአዊ አነጋገር ሆኖ ሁለት ጊዜ ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “ለመዋጋት ተነሥ . . . እንዳያንሠራሩ አድርጋቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ከ -- ጋር ተዋጋ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ሙሴ የሚያመለክተው የብንያም ነገድ አባላትን ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በሕይወት እንዲኖሩ የሚወድላቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ደኅንነት” ግሣዊ ሐረግ በመጠቀም ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ማንም ሊጎዳው በማይችልበት ስፍራ ይኖራል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር የብንያምን ነገድ በኃይሉ ይከላከልላቸዋል ወይም 2) እግዚአብሔር በብንያም ነገድ ኮረብታማ አካባቢ ይኖራል። በሁለቱም ትርጉሞች፣ እግዚአብሔር ይንከባከባቸዋል የሚል አንድምታ አለው።
ይህ የሚያመለክተው የኤፍሬምንና የምናሴን ነገዶች ነው። ሁለቱም ነገዶች የተገኙት ከዮሴፍ ነው።
“የእርሱ” የሚለው ቃል የኤፍሬምንና የምናሴን ነገዶች የሚወክለውን ዮሴፍን ያመለክታል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ምድራቸውን ይባርክ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ከሰማይ በሆነ የከበረ ጠል” ወይም “ከሰማይ በሆነ የከበረ ዝናብ”
ቅዝቃዜ ባለው ማለዳ ላይ በቅጠልና ሣር ላይ ውሃ የሚፈጥር። ይህንን በዘዳግም 32፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ በከርሠ ምድር ውስጥ የሚገኘውን ውሃ ያመለክታል።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። ይህንን በዘዳግም 33፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ምድሩን ይባርክ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ፀሐይ እንዲበቅሉ በሚያደርጋቸው ምርጥ ሰብሎች”
“ከወር እስከ ወር በሚበቅሉ ምርጥ ሰብሎች”
ሙሴ ምናልባት የምግብ ሰብሎችን ሳያመለክት አይቀርም። የዚህ አነጋገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል። አ.ት፡ “እጅግ ምርጥ የሆኑ ፍሬዎች . . . የከበሩ ፍሬዎች” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“ከረጅም ዘመን ጀምሮ የኖሩ ተራሮች”
“ለዘላለም የሚኖሩ ኮረብቶች”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። ይህንን በዘዳግም 33፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእርሱን ምድር እግዚአብሔር ይባርክ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
x
በሬ በዘይቤአዊ አነጋገር ትልቅና ጉልበታም የሆነን ነገር ያመለክታል። “በኩር” የሚለው ቃል በዘይቤአዊ አነጋገር ክብር ማለት ነው። አ.ት፡ “ሰዎች ብዙና ኃያላን የሆኑትን የዮሴፍን ተወላጆች ያከብሯቸዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ቀንድ የብርታት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “እርሱ እንደ -- ብርቱ ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በቀንዶቹ መግፋቱ ስለ ብርታቱ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “እርሱ በጣም ብርቱ ስለሆነ ይገፋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት የኤፍሬም ነገድ ከምናሴ ነገድ ይልቅ ይበረታል። አ.ት፡ “የኤፍሬም ሕዝብ ከ10000 ብዙ ዕጥፍ . . . (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
የዛብሎን ሕዝብ የሚገኙት በሜዴትራንያን ባህር አጠገብ ነበር። በባህር ላይ እየተጓዙ ከሌሎች ሕዝቦች ጋር ይገበያዩ ነበር። የይሳኮር ሕዝቦች በእርሻና ከብት በማርባት ሰላማዊ ኑሮን የሚመርጡ ነበሩ። በውስጠ ታዋቂነት ያሉ መረጃዎችን ግልጽ ልታደርጋቸው ትችላለህ። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“እነርሱ የሚያቀርቡት በዚያ ነው”
“ተቀባይነት ያላቸውን መሥዋዕቶች” ወይም “ተገቢነት ያላቸውን መሥዋዕቶች”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) በባህሩ ማዶ ካሉ ሕዝቦች ጋር ይገበያያሉ ወይም 2) አሸዋን በመጠቀም የሸክላ ሥራ መሥራት ጀምረው ነበር።
እዚህ ጋ “መጥባት” የሚለውን ቃል የዕብራይስጡ ትርጉም አንድ ሕፃን ልጅ የእናቱን ጡት እንዴት እንደሚመገብ ያመለክታል። ይህ ማለት አንድ ሕፃን ከእናቱ ወተት እንደሚያገኝ ሕዝቡ ከባህር ሀብት ያገኛሉ። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “እግዚአብሔር ጋድን ይባርከው፣ የሚኖርበትንም ብዙ መሬት ይስጠው” ወይም 2) ለጋድ የሚኖርበትን ብዙ ምድር ሰጥቶታልና ሰዎች እግዚአብሔር መልካም ነው ይበሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት የጋድ ሕዝብ ብርቱና ደህንነቱ የተጠበቀ ስለሆነ በጦርነት ጠላቶቻቸውን ያሸንፋሉ። (See: Simile)
የዳን ሕዝብ እንደ አንበሳ ደቦል ብርቱዎች ናቸው፣ በባሳን የሚኖሩትን ጠላቶቻቸውን ወጉ። በውስጠ ታዋቂነት ያሉትን መረጃዎች ግልጽ ልታደርጋቸው ትችላለህ። (See: (ዘይቤአዊ አነጋገር እና Ellipsis የሚለውን ተመልከት))
የዳን ሕዝብ እንደ አንበሳ ደቦል ብርቱዎች ናቸው፣ በባሳን የሚኖሩትን ጠላቶቻቸውን ወጉ። በውስጠ ታዋቂነት ያሉትን መረጃዎች ግልጽ ልታደርጋቸው ትችላለህ። (See: (ዘይቤአዊ አነጋገር እና Ellipsis የሚለውን ተመልከት))
እግዚአብሔር በንፍታሌም መደሰቱ “ሞገስ” ምግብ ሆኖ ንፍታሌም ዳግመኛ እስከማይራብ ድረስ የበላው በሚመስል መልኩ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በእርሱ ስለ ተደሰተበት የሚፈልገው መልካም ነገሮች ሁሉ አሉት” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በረከቶች ምግብ ሆነው ንፍታሌም ተጨማሪ መያዝ እስከማይችል ድረስ የበላው በሚመስል መልኩ ተነግሯል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ስለ ባረከው የሚፈልገው ሁሉ አለው”
ሙሴ የንፍታሌምን ነገድ አንድ ሰው እንደ ሆኑ አድርጎ ይናገራል፣ ስለዚህ እነዚህ ቃላት ነጠላ ቁጥሮች ናቸው። (See: Forms of You)
ይህ በገሊላ ሐይቅ ዙሪያ ያለውን ምድር ያመለክታል። የዚህ ንግግር ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
የወይራ ዘይት ለምግብነትና ለፊትና ለክንድ ቆዳ ጥቅም ላይ ይውል ነበር። እግር ይቆሽሻል፣ ስለዚህ እግርን በወይራ ዘይት ውስጥ መጨመር ዋጋ ያለውን ዘይት ማበላሸት ይሆናል። የዚህ ንግግር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ማባከን እንዲቻለው ብዙ የወይራ ዘይት ይኑረው” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
አንድ ሰው የሆኑ ይመስል ሙሴ የሚናገረው ለአሴር ነገድ ነው፣ ስለዚህ “የአንተ” የሚሉት አገባቦች ሁሉ ነጠላ ቁጥሮች ናቸው። (See: Forms of You)
ከተሞች ጠላት እንዳይገባባቸው በበሮቻቸው አግድመት ላይ ረጃጅም መቀርቀሪያዎች ይኖራቸው ነበር። የዚህ ንግግር ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል። አ.ት፡ “በጠላቶችህ ከመጠቃት እንድትድን” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህ የእስራኤል ሕዝብ ሌላው ስሙ ነው። ትርጉሙም “ቀጥተኛ የሆነ” የሚል ነው። ይህንን በዘዳግም 32፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።(ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
በጦር ሜዳ ላይ በሠረገላው እንደሚሄድ ንጉሥ በጠፈር መካከል በደመና ላይ የሚሄድ ይህ የእግዚአብሔር ምስል ነው። አ.ት፡ “ንጉሥ በጦር ሜዳ መካከል እንደሚሄድ በሰማያት መካከል ይሄዳል. . . በሠረገላው እንዳለ ንጉሥ በደመናት ላይ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“አንተን ለመርዳት” ሙሴ እስራኤላውያንን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ” የሚለው ቃል እዚህ ጋ ነጠላ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
የነገር ስም የሆነው “መጠጊያ” መጠለያ ወይም ከአደጋ ማምለጫ ስፍራ ማለት ሲሆን እንደ ግሥ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የዘላለም አምላክ ሕዝቡን ይጠብቃል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“የዘላለም ክንዶች” የሚሉት ቃላት እግዚአብሔር ሕዝቡን ለዘላለም እንደሚጠብቃቸው ለሰጠው ተስፋ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ሕዝቡን ለዘላለም ይረዳቸዋል፣ ይንከባከባቸዋልም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴ እርሱ የሚናገረው የሚፈጸም ስለመሆኑ አጽንዖት ለመስጠት ወደፊት ሊሆን ያለውን ባለፈ ጊዜ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “እርሱ ወግቶ ያስወጣቸዋል. . . ይላል” (See: Predictive Past)
ሙሴ እስራኤላውያንን እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራቸዋል፣ ስለዚህ “አንተ” የሚለው ቃልና “አጥፋው” የሚለው ትዕዛዝ እዚህ ጋ ነጠላ ቁጥር ነው። (See: Forms of You)
በአንተ ቋንቋ ይህ ቀጥተኛ ትዕምርተ ጥቅስ በሚገባ የማያገለግል ከሆነ ቀጥተኛ ወዳልሆነው ትዕምርተ ጥቅስ ልትለውጠው ትችላለህ። አ.ት፡ “እንድታጠፋቸው ይነግርሃል” (See: Direct and Indirect Quotations)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሙሴ እርሱ የሚናገረው የሚፈጸም ስለመሆኑ አጽንዖት ለመስጠት ወደፊት ሊሆን ያለውን ባለፈ ጊዜ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል። “እስራኤል ይኖራል . . . የያዕቆብ ምንጭ የተጠበቀ ይሆናል” ወይም 2) ሙሴ፣ “እስራኤል ይኑር . . . የያዕቆብ ምንጭም የተጠበቀ ይሁን” በማለት እስራኤልን እየባረከ ነው የሚሉት ናቸው። (See: Predictive Past)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የያዕቆብ ቤት ወይም 2) የያዕቆብ ተወላጆች (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጠል የዝናብን ያህል አስፈላጊ ስለመሆኑ ተነግሯል። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሙሴ “እንደ ዝናብ ብዙ ጠል ምድሪቱን ይሸፍናት” በማለት እስራኤልን እየባረከ ነው ወይም 2) ሙሴ “ብዙ ጠል እንደ ዝናብ ምድሪቱን ይሸፍናታል” በማለት ወደ ፊት ምን ሊሆን እንዳለ ይነግራቸዋል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ቅዝቃዜ ባለበት ጠዋት በቅጠሎችና በሣር ላይ የሚገኝ ውሃ። ይህንን በዘዳግም 32፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እንደ ንግግር ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። ድግሞም በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እንደ አንተ ያለ እግዚአብሔር ያዳነው የሕዝብ ወገን የለም . . . በግርማ”። (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ አገላለጽ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ከጠላቶቻቸው እንደሚከላከልላቸውና ጠላቶቻቸውን እንዲወጉ እንደሚያስችላቸው ይናገራል። (See: Merism)
“ጋሻ” የሚለው ቃል እግዚአብሔር እስራኤላውያንን የመጠበቁና የመከላከሉ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። የነገር ስም የሆነው “ረዳት” እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አንተን የሚጠብቅህና የሚረዳህ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“ሰይፍ” የሚለው ቃል ጦርነቶችን ለማሸነፍ በሰይፍ ለመግደል ኃይል ማግኘትን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ግርማ እንዲኖርህና ጦርነቶችን እንድታሸንፍ የሚያስችልህ እርሱን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሌሎች ሕዝቦች ሐሰተኞች አማልክትን ያመለኩባቸውን ስፍራዎች እስራኤላውያን ይደመስሱታል ወይም 2) እስራኤላውያን ጠላቶቻቸውን ድል በሚያደርጉበት ጊዜ በጀርባቸው ላይ ይረማመዱባቸዋል።
ይህ ከአባሪም የተራራ ሰንሰለት በስተሰሜን የሚገኝ የፈስጋ ተራራ ጫፉ ነው። ይህንን በዘዳግም 32፡49 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህንን በዘዳግም 3፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
x
ይህ በሞዓብ የነበረ መንደር ነው። ይህንን በዘዳግም 3፡29 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ለራስህ ተመልከተው”
ይህ የሚያመለክተው ይህ የተጻፈበትን ወይም የታረመበትን ጊዜ እንጂ በሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን ውስጥ ያለውን የአሁኑን ጊዜ አይደለም።
“የ120 ዓመት ዕድሜ . . . 30 ቀን” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ዐይኖቹና አካሉ ገና ብርቱና ጤናማ ነበሩ ማለት ነው።
ይህንን በዘዳግም 1፡38 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ጸሐፊው ኢያሱን አንድን ነገር እንደሚይዝ ዕቃ፣ መንፈስን ደግሞ በመያዣው ውስጥ እንደሚጨመር ቁሳዊ አካል አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ . . . በጣም ጥበበኛ እንዲሆን እግዚአብሔር ኢያሱን አስቻለው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የዚህ ንግግር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ኢያሱ እግዚአብሔርን እንዲያገለግል ለመለየት ሙሴ እጆቹን በእርሱ ላይ ጭኖበት ነበር” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህ ማለት እግዚአብሔርና ሙሴ በጣም የቀረበ ግንኙነት ነበራችው ማለት ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ታላላቆቹን ሁሉ ያደረገ”
ይህ በብሉይ ኪዳን እግዚአብሔር ለህዝቡ ራሱን የገለጸበት ስም ነው፡፡ ይህንን እንዴት እንደሚተረጉሙት ስለ ያህዌ የቃል ትርጉም ገጽ/ጽሁፍን ይመልከቱ፡፡
የኢያሱ አባት (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ማቋረጥ" ማለት "ከወንዙ ማዶ መሄድ/ወንዙን ማቋረጥ" ማለት ነው፡፡ "ከዚህ ዳርቻ ወደ ዮርዳኖስ ወዲያኛው ዳርቻ መሄድ/ማቋረጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢያሱን ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ቃል መገለጫ መልኮች ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ምድሪቱን በመጭው ጊዜ ለእስራኤል መስጠቱ የተገለጸው አስቀድሞ እንደሰጣቸው ተደርጎ ነው፡፡ ይህ ምድሪቱን በእርግጥ እንደሚሰጣቸው አጉልቶ ያሳያል፡፡ "ለእናንተ ሁሉንም ስፍራ እሰጣችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የወደፊት ሃላፊ ጊዜ የሚለውን ይመልከቱ)
"እናንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢያሱን እና የእስራኤል ህዝብን ሁለቱንም ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ቃል መገለጫ መልኮችን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የዮርዳኖስን ወንዝ ሲያቋርጡ ኢያሱ እና እስራኤላውያን የሚጎዙበትን ስፍራ ሁሉ ነው፡፡ "በዚህ ምድር በምትሄዱበት ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ከኢያሱ ጋር ንግግሩን ቀጠለ
"የአንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢያሱን ብቻ ሳይሆን የእስራኤልን ነገዶች በሙሉ ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ቃል መገለጫ መልኮችን ይመልከቱ)
በቁጥር 5 "አንተ" እና "የአንተ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ኢያሱን ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ቃል መገለጫ መልኮችን ይመልከቱ)
"መተው" እና "መጣል" የሚሉት ቃላት በመሰረታዊነት አንድ አይነት ነገሮች ናቸው፡፡ ያህዌ እነዚህን አንድ ላይ ያጣመራቸው እዘኒህን ነገሮች እንደማያደርግ ለማጉላት ነው፡፡ "በእርግጥ ሁልጊዜም ከአንተ ጋር እሆናለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ጥንድ አሉታዎች የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ለኢያሱ ጥብቅ ትዕዛዛትን ሰጠው (ሃላፊነቶች -ሌሎች ጥቅሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ኢያሱን በጽናት ፍርሃቶቹን እንዲያሸንፍ ያዘዋል፡፡ (ሃላፊነቶች -ሌሎች ጥቅሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ ትዕዛዝ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ይህንን በትክክል ተከተል" ወይም "በትክክል ተከተላቸው" (ሃላፊነቶች -ሌሎች ጥቅሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ግብህን ጨብጥ" ወይም "ግብህ ላይ ድረስ"
ያህዌ ከኢያሱ ጋር ንግግሩን ቀጠለ
"ሁልጊዜ" የሚለው ቃል ብዙ ጊዜ መናገር ተጋኖ የተገለጸበት ነው፡፡ (ኩሸት እና ማጠቃለል የሚሉትን ይመልከቱ)
አነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረቱ አንድ ትረጉም ይዘዋል እናም ታላቅ ብልጽግናን ያጎላሉ፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ያህዌ ኢያሱን ማዘዙን ያመለክታል፡፡ "እኔ አዝዤሃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ኢያሱን እያዘዘው ነው፡፡ (ሃላፊነቶች -ሌሎች ጥቅሞች የሚለውን ይመልከቱ)
በጥቅስ ውስጥ ቀረበው ቀጥተኛ ባለሆነ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ወደ ሰፈር ግቡ ህዝቡ ለራሱ የሚሆነውን እንዲያዘጋጅ እዘዙ፡፡ በሶስት ቀናት ውስጥ ይህንን ዮርዳኖስን አቋርጠው ያህዌ አምላካቸው እንዲወርሷት የሰጣቸውን ምድር ይወርሳሉ፡፡" (በጥቅስ ውስጥ የሚገኝ ጥቅስ የሚለውን ይጠቀሙ)
ይህ የእስራኤልን ህዝብ ያመለክታል፡፡ "የእስራኤል ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ያህዌ የሚገኝበትን ቀን እንደ መጀመሪያ ቀን እየቆጠረ ነበር፡፡ "ከአሁን በኋላ ሁለት ቀናት" ወይም "ከነገ በኋላ ባለው ቀን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"አቋርጡ" የሚለው የሚያመለክተው ከወንዙ ወዲያ ማዶ መሻገርን ነው፡፡ "ከዮርዳኖስ ወንዝ ወዲያ ማዶ ተጓዙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የሮቤል፣ የጋድ እና የምናሴ ነገድ እኩሌታ ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ ምስራቅ መቀመጥ መረጡ፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሮቤል ትውልዶች ነበሩ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የጋድ ትውልዶች ነበሩ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሮቤላዊያን፣ ለጋድአዊያን እና ለምናሴ ነገድ እኩሌታ መናገሩን ቀጠለ
"የእናንተ ትናንሽ ልጆች"
ይህ የሚያመለክተው ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ መስራቅ ያለውን ስፍራ ነው፡፡ ቆይቶ ብዙዎቹ እስራኤላውያን ከዮርዳኖስ በስተ ምስራቅ ይኖራሉ፣ ስለዚህም ምስራቁን "ከዮርዳኖስ ማዶ" ብለው ይጠሩታል፡፡ በዚህ ጊዜ ግን ሁሉም ገና በስተ ምስራቅ ናቸው፡፡ "ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምስራቅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እስራኤላውያን የሚይዟቸውን በከነዓን የሚኖሩ ጠላቶቻቸውን ሁሉ እንደሚያሸንፉ ያመለክተል፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዚያ በምድሪቱ በሰላም እንደሚኖሩ ያመለክታል፡፡
ይህ የዮርዳኖስን ምስራቃዊ ጎን ያመለክታል፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለኢያሱ የመለሱለት እነዚህ እስረኤላውያን፤ በተለይ ሮቤላዊያን፣ ጋድአዊያን እና ከምናሴ ነገድ እኩሌታዎቹ ነበሩ፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጋት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ደግሞም ማናቸውንም አይነት መልክ የያዘ አለመታዘዝ እንደሚያስቀጣ አጉልተው ይገልጻሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሞት እንፈርድበታለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤል እና እግዚአብሔር፤ ኢያሱ ለእስራኤል ህዝብ መሪ ሆኖ እንዲቀጥል ሁለቱም ባህርያት አስፈላጊው እንደሆኑ ይቆጥራሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኢያሱ አባት ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዮርዳኖስ ወንዝ ምስራቅ አቅጣጫ የሚገኝ ስፍራ ስም ነው፡፡ ትርጉሙ "የግራር ዛፎች" ማለት ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሰዎች እስራኤላውያን ምድሪቱን እንዴት እንደሚወሯት መረጃ ለማግኘት የሄዱ ነበሩ፡፡
ጋለሞታይቱ ረዓብ ሁለቱን እስራኤላውያን ሰላዮች ከጉዳት ጠበቀች፡፡
ይህ የሆነው የንጉሡ መልዕክተኛ ከእርሷ ጋር ከመነጋገሩ አስቀድሞ ነው፡፡
ይህ ጋለሞታይቱን ረዓብን ያመለክታል
ቀኑ ወደ ምሽቱ ጨለማ መግባት የሚጀምርበት ጊዜ ነው
ይህ ሰዎቹን እንዴት እንደ ደበቀቻቸው በኢያሱ 2፡4 ላይ ሚገኝ የመረጃ ዳራ እና ማብራሪያ ነው፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
ጣራው ጠፍጣፋ ጠንካራ ነበር፣ በመሆኑም ሰዎች በዙሪያው ሊረማመዱ ይችሉ ነበር
ልብስ ለመስራት የሚውል፣ ክር/ቃጫ ለማግኘት የሚተከል ተክል፡፡
ሰዎቹ ሰላዮቹን የተከተሏቸው ረዓብ በኢያሱ 2፡5 ላይ ከነገረቻቸው የተነሳ ነው፡፡
የወንዝ ወይም ሌላ የውሃ አካል፣ በእርምጃ ወደ ሌላኛው ዳርቻ በእርምጃ ለመሻገር የሚቻልበት ጥልቀት የሌለው ስፍራ
ይህ የሚያመለክተው በምሽቱ ወደ መኝታ መሄድን ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እናንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክው መላውን የእስራኤል ሰዎች ነው፡፡ (እናንተ የሚለውን ቃል መገለጫ መልኮችን ይመልከቱ)
ፈርተናል የሚለው የተገለጸው ፍርሃት ራሱ መጥቶ እንዳጠቃቸው ተደርጎ ነው፡፡ "እናንተን ፈራን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የፈራውን ህዝብ ከሚቀልጥና ከሚወርድ በረዶ ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉሞች ሊሆኑ የሚችሉት 1) በእስራኤላውያን ፊት ደካማ እንደሚሆኑ ወይም 2) እንደሚበታተኑ ነው፡፡ "እናንተን መቋቋም እስከማይችሉ ድረስ እጅግ ይፈራሉ" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ረዓብ ከእስራኤላውያን ሰላዮች ጋር መነጋገሯን ቀጠለቸ
ይህ የቀይባህር ሌላው ስም ነው
እነዚህ የአሞራውያን ነገሥታት ስሞች ናቸው፡፡(ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ በአንድ ላይ የቀረቡት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "ልባችን ቀለጠ" የሚለው ሃረግ የፈሩትን የኢያሪኮ ሰዎች ልብ እየቀለጠ ከሚወርድ በረዶ ጋር ነው ያነጻጽራል፡፡ (ጥንድ ትረጉም እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ረዓብ ከእስራኤላውያን ሰላዮች ጋር መነጋገሯን ቀጠለቸ
እነዚህ ረዓብ ከሰለዮቹ እርግጠኛ የሆነ ምልክት መፈለጓን የሚገልጹ ተመሳሳይ ሃሳቦች ናቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"እናንተ" የሚለው ቃል ሁለቱን ሰላዮች ያመለክታል፡፡ (እናንተ የሚለውን ቃል መገለጫ መልኮችን ይመልከቱ)
"አትግደሉን" የሚለውን ትሁት በሆነ መንገድ መግለጽ፡፡ (ዩፊሚዝም/የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤላውያን ሰላዮች ረዓብ የጠየቀችውን በኢያሱ 2፡12 ቃል የገቡላትን ፈጸሙ
እስከ ሞት ድረስ እንኳን ቢሆን፣ ህይወታችንን ለእናንተ ህይወት ይህ ፈሊጥ ቃልኪዳናቸውን ካልጠበቁ እግዚአብሔር እርግማኑን በእነርሱ ላይ እንዲያመጣባቸው የሚምሉበት እና የሚጠይቁበት መንገድ ነው፡፡ "ቃል የገባነውን ሳናደርግ ብንቀር፣ ያህዌ እኛን ያጥፋን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤላውያኑ ሰላዮች ከረዓብ ጋር መነጋገራቸውን ቀጠሉ፡፡
ይህ ሰላዮቹ ለረዓብ የገቡትን ቃል ኪዳን የሚፈጽሙበትን ሁኔታ ይገልጻል፡፡ "ይህ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው " ይህንን ደማቅ ቀይ ገመድ በመስኮቱ በኩል እሰሪው " የሚለውን በኢያሱ 2፡18 የሚገኘውን ነው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታ የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤላውያኑ ሰላዮች በኢያሱ 2፡15 የገለጹትን ሁኔታ ያብራራሉ፡፡
እስራኤላውያኑ ሰላዮች ከረዓብ ጋር መነጋገራቸውን ቀጠሉ፡፡
ይህ ሃረግ መላምታዊ በመፍጠር አንድን ሁኔታ ይገልጻል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ደም" የሚለው የሚገልጸው የአንድ ሰውን መሞት ነው፡፡ ለራሳቸው ሞት ተጠያቂነቱ የተገለጸው ደም በራሳቸው ላይ እንደሚሆን ተደርጎ ነው፡፡ "ሞታቸው የገዛ ራሳቸው ጥፋት ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"ንጹሃን እንሆናለን"
እዚህ ስፍራ "እጅ ቢጫን" የሚለው አንድ ሰው እንዲጎዳ ምክንያት መሆን በጨዋ አገላለጽ የተገለጸበት ነው፡፡ "በማንም ላይ ጉዳት እንዲደርስ ምክንያት ብንሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለቱ እስራኤላውያን ሰላዮች ከረዓብ ጋር መነጋገራቸውን ቀጠሉ፡፡
ሰላዮቹ ረዓብ ወደ እርሷ መምጣታቸውን እንዳትናገር ጠየቋት፣ ወይም ይህ ካልሆነ ቤተሰቧቿን ለማዳን ከገቡት መሃላ ነጻ ይሆናሉ፡፡
"አንቺ" የሚለው ረዓብን ያመለክታል፡፡ (አንቺ የሚለውን ቃል መገለጫ መልኮችን ይመልከቱ)
ረዓብ ቤተሰቧችዋ እንዲጠበቁ ከእነርሱ የመሃላ ቃል ጋር ተስማማች
ሁለቱ እስራኤላውያን ኢያሪኮን ለቀው ወጡ፡፡
ወደ ኢያሪኮ ተመለሱ ማለቱ ሊረዳ ይችላል፡፡ "የእነርሱ አሳዳዶች ወደ ኢያሪኮ ከተማ ተመለሱ" በሚለው ውሰጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ሰላዮቹን ያላገኟቸውን ሰዎች ነው
ሁለቱ ሰዎች ወደ እስራኤላውያን ሰፈር ተመለሱ፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ እስራኤላውያን ወዳረፉበት ስፍራ መመለሳቸውን የሚገልጹ ተመሳሳይ አባባሎች ናቸው
"አቋርጠው" ማለት ከወንዙ ተቃራኒ ዳርቻ መሄድ ማለት ነው፡፡ "ከዚህኛው ዳርቻ ወደ ተቃራኒው የዮርዳኖስ ዳርቻ መሄድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፤ የኢያሱ አባት፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እኛ" የሚለው ቃል እስራኤልን ያመለክታል
የምድሪቱ ነዋሪዎች ለእስራኤላዊያን ያላቸው አቋም ሲታይ በሙቀት እንደሚቀልጥ ነገር ይመስላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ተነሱ" የሚለው ሃረግ "መንቃት" ማለት ነው፡፡
እስራኤላውያን ወደ ተስፋ ምድራቸው ወደ ከነዓን ከመግባታቸው አስቀድሞ ከሰፈሩበት ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ ምዕራብ በሞአብ ምድር የሚገኝ ስፍራ
እነዚህ የማዘዝ ወይም ስልጣን ደረጃን የያዙ ሰዎች ናቸው
ይህ የእስራኤል ህዝብ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"2,000 ክንድ" ክንድ የሚለው ቃል ከክርን እስከ ጣት ጫፍ ድረስ ያለው እርቀት መለኪያ ነው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ርቀት እና ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በያህዌ ፊት ንጹህ ለመሆን የሚደረግን ልዩ ዝግጅት ያመለክታል፡፡
ያህዌ ሁሉም የሚያየው እና የሚዳስሰው ተአምራት ያደርጋል
ይህ ሌዋውያን ታቦቱን ከአንድ ስፍራ ወደ ሌላ ይዘው መሄዳቸውን ያመለክታል
ካህናቱ ምን ማድረግ እንዳለባቸው ያህዌ ለኢያሱ ነገረው፡፡
ዐይኖች የሚለው ማየትን ሲወክል ፣ ማየት የሚለው ማሰብን ወይም ፍርድን ይገልጻል፡፡ "ህዝቡ የማደርገውን ያያል፣ ደግሞም አንተን ታላቅ ሰው እንዳደረግኩህ ያስተውላሉ" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ወደ ዳርቻ ወይም ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ ዳርቻ ደረሰ
ያህዌ ምን ሊያደርግ እንደሆነ ኢያሱ ለእስራኤላውያን ነገራቸው፡፡ከፊታችሁ ሊያጠፋቸው ያህዌ በምድሪቱ የሚኖሩ ሌሎች ህዝቦችን ከምድሪቱ ይወጡ ዘንድ ወይም እንዲገደሉ ያደርጋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አቋርጠው" ማለት ከወንዙ ተቃራኒ ዳርቻ መሄድ ማለት ነው፡፡ "ከዚህኛው ዳርቻ ወደ ተቃራኒው የዮርዳኖስ ዳርቻ መሄድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ምን ሊያደርግ እንደሆነ ኢያሱ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጠለ፡፡
የእስራኤል አባቶች ቀይ ባህርን እንዳቋረጡ፣ እነዚህ ሰዎች ዮርዳኖስን በደረቅ ምድር ያቋርጣሉ
ይህ የሚያመለክተው የእግራቸውን ስር ነው
ይህ ቃል የሚያመለክተው የዮርዳኖስ ወንዝ ውሃ ወደ እስራኤል የሚወርድበትን አቅጣጫ ነው
ውሃው በአንድ ነጥብ ወይም ስፍራ ላይ ይቆማል፡፡ ካህናቱ ዙሪያ አይፈስም
ይህ የውሃውን ገጽ እንዲሁም ውሃው ወደ ደረቅ ምድር የሚፈስበትን ዳርቻ ያመለክታል፡፡ (ስኔክቲኪ/ ዘይቤያዊ አነጋጋር- የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ፤ የሚለውን ይመልከቱ)አሁን ዮርዳኖስ ውሃ ሞልቶ እስከ መከር ጊዜ ድረስ ይፈስ ነበር ይህ የመረጃ ዳራ ያህዌ ሊያደርግ ያለውን አጉልቶ ያሳያል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
ተአምራዊው የዮርዳኖስ ባህር መውረዱ ቀጠለ
ይህ የዮርዳኖስ ወንዝ የሚፈስበትን ያመለክታል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሃረግ ከወንዙ ተቃራኒ ዳርቻ መሄድ ማለት ነው፡፡ "ከዚህኛው ዳርቻ ወደ ተቃራኒው ዳርቻ መሄድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ምንም እንኳን ያህዌ በቀጥታ ለኢያሱ ቢናገርም፣ አንተ የሚለው በተጠቀሰ ጊዜ ሁሉ እስራኤልን ያጠቃልላል፡፡ (ተውላጠ ስም/የስም ምትክ የሚለውን ይመልከቱ)
"አቋረጠ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከወንዙ ተቃራኒ ዳርቻ መሄድን ነው፡፡ "አቋርጦ ሄደ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የዮርዳኖስ ወንዝ ፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በጥቅስ ውስጥ የተቀመጠው ቀጥተኛ እንዳልሆነ ጥቅስ ሊቀርብ ይችላል፡፡ "ካህናቱ በደረቅ ምድር ቀመውበት ከነበረበት ስፍራ ከዮርዳኖስ መሃል አስራ ሁለት ድንጋዮችን እንዲያነሱ ይህንን ትዕዛዝ ስጣቸው፣ እነዚያንም ድንጋዮች ይዘህ መጥተህ ዛሬ ምሽት በምታድርበት ስፍራ አኑራቸው" (በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅሶች የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢያሱ ለአስራ ሁለቱ ሰዎች ምን ማድረግ እንዳለባቸው ነገራቸው፡፡ወደ ዮርዳኖስ መሃል እያንዳንዳችሁ በትከሻችሁ ድንጋይ ትሸከማላችሁ እያንዳንዳቸው አስራ ሁለቱ ሰዎች ከዮርዳኖስ ወንዝ ዳርቻ ትልልቅ ድንጋይ አንስተው መተሰቢያ ለማኖር ወደ ሌላው ዳር ተሸክመው ወሰዱ፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ለእስራኤላውያን የአስራ ሁለቱ ድንጋዮች ክምር ትርጉሙ ምን እንደሆነ ነገራቸው
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ያህዌ የዮርዳኖስን ውሃ በቃል ኪዳኑ ታቦት ፊት አቋረጠው" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የዮርዳኖስ ወንዝ ነበር"
የዮርዳኖስ ወንዝ ካህናቱ ተሸክመውት እስከ ነበረው ታቦት ድረስ እንዳይፈስ እግዚአብሔር አግዶት ነበር
ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ ቁልቁል ይፈስ የነበረው ውሃ በታቦቱ ፊት ቆመ፣ ስለዚህም ታቦቱን ጨምሮ ሁሉም በደረቀ የወንዝ መፋሰሻ ተጓዙ
ኢያሱ እና መላው እስራኤል ያህዌ እንዳዘዘው መስራታቸውን ቀጠሉ
ይህ የሚያመለክተው አስራ ሁለቱ ወንዶች ከዮርዳኖስ ወንዝ መፍሰሻ ድናጋዮችን መሸከማቸውን ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ አስራ ሁለቱ ሰዎች ከወንዙ መፋሰሻ የተሸከሟቸው ድንጋዮች ሳይሆኑ አስራ ሁለት ተጨማሪ ድንጋዮች ነበሩ፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ጸሐፊው ይህንን መጽሐፍ እስከሚጽፍበት ቀን ድረስ መታሰቢያው በዚያ ነበር
ይህ የዮርዳኖስን ወንዝ ያመለክታል፡፡
ይህ የእስራኤልን ህዝብ ያመለክታል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ከወንዙ ተቃራኒ ዳርቻ መሄድ ነው፡፡ "ከዚህኛው ዳርቻ ወደ ተቃራኒው ዳርቻ መሄድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው በህዝቡ ፊት መሆንን ወይም በሁሉም ህዝብ እይታ ውስጥ መሆንን ነው፡፡ እያንዳንዱ ካህናቱ ታቦቱን ተሸክመው አይቷል፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ እስራኤላውያንን በዮርዳኖስ ወንዝ ምስራቅ ለማስፈር እና ጦርነቱን በመምራት ግዴታቸውን የሚወጡ የሶስቱ ነገዶች ወታደሮች ነበሩ፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእስራኤልን ህዝብ ነው
ይህ ማክበርን ብቻ የሚያመለክት አይደለም፣ ነገር ግን ሙሴን ሲከተሉ ያደርጉት እንደነበረው ለእርሱ ትዕዛዛት መገዛትን እና እርሱን እንደ ሰራዊቱ አዛዥ መቀበልን ጭምር ያመለክታል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ለቀደመው ትውልድ የዮርዳኖስን ወንዝ መክፈል ቀይ ባህርን ከመክፈል ልዩነት እንደሌለው ግልጽ እያደረገ ነበር የዮርዳኖስ ውሃ ወደ ቦታው ተመልሶ በዳርቻዎቹ ሞልቶ ፈሰሰ የዮርዳኖስ ወንዝ እስራኤላውያን በደረቅ ምድር ከማለፋቸው በፊት እና በኋላም በዳርቻዎቹ ሞልቶ ይፈስና አካባቢውን ያጥለቀልቅ ነበር አራት ቀናት "4 ቀናት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እስራኤል የዮርዳኖስ ወንዝን በደረቅ ምድር ማቋረጣቸውን ያመለክታል፡፡በአራተኛው ወር በአስረኛው ቀን ይህ በዕብራውያን ቀን አቋጣጠር የመጀመሪያው ወር ነው፡፡ አስረኛው ቀን በምዕራባውያን ቀን አቋጣጣር በመጋት መጨረሻ አቅራቢያ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወራት እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
ከዮርዳኖስ ወንዝ ውስጥ ያወጧቸው አስራ ሁለቱ ድንጋዮች ኢያሱ በደረቅ ምድር የመሻገራቸውን መታሰቢያ መገንባት ይችል ዘንድ እያንዳንዱ ነገድ ከዮርዳኖስ ወንዝ አንድ ድንጋይ መውሰድ ነበረበት፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ለህዝቡ ስለ ድንጋይ ክምሩ ማስታወሱን ቀጠለ፡፡ ለልጆቻችሁ ንገሩ እስራኤላውያን ልጆቻቸው ያህዌን ለዘለዓለም ያከብሩ ዘንድ የእግዚአብሔርን ተአምራቶች ለእነርሱ ማስተማር ነበረባቸው፡፡ የያህዌ እጅ ታላቅ ነው ይህ የያህዌ ሃይል ታላቅ መሆኑን ያመለክታል፡፡ "ያህዌ ታላቅ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሃረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የፍርሃታቸውን ጥልቀት ያጎላሉ፡፡ (ትይዩ ተነጻጻሪ ዘይቤ/ፓራራሊዝም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልቦች" የሚለው ድፍረትን ያመለክታል፡፡ ሰም በእሳት እንደሚቀልጥ ድፍረታቸው ቀልጦ ጠፍቶ እጅግ ፈርተው ነበር፡፡ "ድፍረታቸውን ሁሉ አጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)በውስጣቸው ነፍስ አልቀረም ነበር እዚህ ስፍራ "ነፍስ" የሚለው የሚያመለክተው ለመዋጋት ያላቸውን ፈቃድ ነው፡፡ "ለመዋጋት አንዳች ፈቃድ አልነበራቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ከ600,000 በላይ ወንዶች ነበሩ፣ ስለዚህም ኢያሱ በዚህ ተግባር ላይ በነበረበት ጊዜ ሌሎች ብዙ ሰዎች እንደረዱት ግልጽ ነው፡፡ ይህ አንባቢውን ግራ የሚያጋባው ከሆነ፣ ተርጓሚው ይህንን ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልገው ይችላል፡፡ "ኢያሱ እና እስራኤላውያኑ ራሳቸው የባልጩት ምላጭ አዘጋጅተው… ወንዶችን ሁሉ ገረዙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እስራኤል ራሳቸውን ለያህዌ ዳግም መስጠታቸውን የሚታወስበት ስፍራ ስም ነው፡፡ ትርጉሙ "የሸለፈት ኮረብታ" ማለት ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል ወንዶች ሁሉ የሚገረዙበት ምክንያት ተገልጽዋል፡፡
ወታደር ለመሆን እድሜያቸው የደረሰ ወንዶች
እዚህ ስፍራ "ድምጽ" የሚለው የሚያመለክተው ያህዌ የተናገራቸውን ነገሮች ነው፡፡ "ያህዌ ያዘዛቸውን ነገሮች ታዘዙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)ወተት እና ማር የምታፈስ ምድር ምድሪቱ ወተት እና ማር ከእነዚያ እንስሳት እና ተክሎች በምድሪቱ እንደሚፈስ፣ ለእንስሳት እና ተክሎች መልካም እንደሆነች እግዘአብሔር ተናገረ፡፡"ከብቶችን ለማርባት እና እህል ለማብቀል እጅግ መልካም ሆነች ምድር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ውርደታቸው የተገለጸው መንገዳቸውን እንደዘጋ ትልቅ ድናጋይ/ቆጥኝ ተደርጎ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "አንከባልላለሁ" የሚለው "ማስወገድ" የሚል ትርጉም አለው፡፡ "በዚህ ዕለት የግብጽን ውርደት ከእናንተ ላይ አስወግጃለሁ" ወይም "በግብጽ ባሮች በነበራችሁ ጊዜ ተዋርዳችሁ ነበር፡፡ ዛሬ ግን፣ ከእንግዲህ የተዋረዳችሁ እንዳትሆኑ አድርጌያችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በምዕራባውያን ቀን አቆጣጠር ወደ መጋቢት መጨረሻ ነው፡፡ "የመጀመሪያው ወር አስራ አራተኛ ቀን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የዕብራውያን ቀን አቆጣጠር እና ተከታታይ ቁጥር እንዲሁም ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ወደላይ አነሳ የሚለው የተነገረው ኢያሱ በቀጥታ ዐይኖቹን በእጆቹ እንዳነሳ ተደርጎ ነው፡፡ "አቅንቶ ሲመለከት አንድ ሰው ቆሞ አየ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር
"እነሆ" የሚለው ቃል ለአዲስ መረጃ ልዩ ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል፡፡ እርስዎ የሚተረጉሙበት ቋንቋ ይህን የሚተረጉምበት የራሱ መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡
እዚህ ስፍራ "እርሱ" እና "የእርሱ" የሚሉት ቃላት ሚያመለክቱት ከኢያሱ ፊት የቆመውን ሰው ነው፡፡
"እርሱ" የሚለው ቃል ኢያሱ ያየውን ሰው ያመለክታል፡፡
ይህ ሰውየው ለኢያሱ ጥያቄ መልስ መስጠት የጀመረበት ነው፣ "አንተ ከእኛ ወይስ ከጠላቶቻችን ጋር ነህ?" ይሀ አጭር መልስ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "እኔ ከእናንተም ሆነ ከጠላቶቻችሁ ከየትኛውም ወገን አይደለሁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ኢያሱ በአምልኮ ወደ ምድር ተደፋ ይህ የአምልኮ ድርት ነበር፡፡ (ትምዕርታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ) ጫማህን ከእግርህ አውልቅ ይህ የውዳሴ/አምልኮ ድርጊት ነበር፡፡ (ትምዕርታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል እዚህ ስፍራ ያገለገለው ዋናው የታሪክ መስመር ሌላ መስመር እንዲከተል ነው፡፡እዚህ ላይ ተራኪው የኢያሪኮ በሮች ለምን እንደተዘጉ እና እንደተቆለፉ ይነግረናል፡፡
ያህዌ ለኢያሱ ይህንን በእርግጥ እንደሚያደርግ የሚነግረው አስቀድሞ ነገሩ ያደረገው መሆኑን በመግለጽ ነው፡፡ (ሃላፊ የትንቢት ጊዜ የሚለውን ይመልከቱ)
"እጅ" የሚለው ቃል እጅ የሚፈጽመውን ለመቆጣጠር የሚውል ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ስለዚህ አንተ ይህንን መፈጸም ትችላለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለኢያሱ ህዝቡ ማድረግ ያለበትን መናገሩን ቀጠለ
"ይህንን ለስድስት ቀናት በየዕለቱ በቀን አንዴ ማድረግ አለባችሁ"
ሰባቱ ካህናት ታቦቱን ከያዙና በከተማይቱ ዙሪያ ከሚጓዙ ሌሎች ካህናት ፊት ይሂዱ
እግዚአብሔር ለኢያሱ ህዝቡ ማድረግ ያለበትን መናገሩን ቀጠለ
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰባቱን ካህናት ነው "ቀንደ መለከት" እና "መለከት" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት በኢያሱ 6፡4 የተጠቀሰውን ካህናቱ የሚነፉትን ቀንደ መለከት ነው
"የከተማይቱ ውጫዊ ቅጥር" ወይም "ከተማይቱ የታጠረችበት ገንብ"
የኢያሱ አባት ነው፡፡(ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"የቃል ኪዳኑን ታቦት ይዛችሁ ተጓዙ)
አማራጭ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ያህዌን በመታዘዝ" ወይም 2) በያህዌ ታቦት ፊት ለፊት" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
x
ከአንድ ሰው አፍ የሚወጣ ድምጽ የሚያመለክተው የዚያን ሰው ንግግር ወይም ጩኸት ነው፡፡ "አትጩሁ ወይም አትናገሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ህዝቡን ከተማዋን መዞር ከመጀመራቸው አስቀድሞ አዘዛቸው፡፡ "ኢያሱ ህዝቡን አዝዞ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የድርጊቶች ቅደም ተከተል የሚለውን ይመልከቱ)
"7 ካህናት… 7 ድምጸ መለከቶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ድምጸመለከቶቻቸውን ከፍ ያለ ድምጽ እንዲያሰሙ አድርገው ደጋግመው ነፉ ማለት ነው፡፡ "ያለማቋረጥ ድምጸ መለከቶቹ ከፍ ያለ ድምጽ እንዲያሰሙ አደረጉ" ወይም "ያለ ማቋረጥ ድምጸ መለከቶቹን ነፉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
በሚቀጥለው ዕለት (ተከታታይ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ) እነርሱ ይህንን አደረጉ እስራኤል በኢያሪኮ ዙሪያ በእየለቱ አንድ ጊዜ ዞሩ
"6 ቀናት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእስራኤልን ህዝብ ያመለክታል
"ድምጸ መለከቶቹን ከፍ አድርገው ነፉ" ወይም "ድምጸ መለከቶቹን ነፉ"
ኢያሱ ያህዌ ከተማዋን በእርግጥ ለእነርሱ እንደሚሰጥ ነገሩ ከመሆኑ አስቀድሞ እንደተፈጸመ እየተናገረ ነው፡፡ (ኃላፊ የትንቢት ጊዜ የሚለውን ይመልከቱ)
"እናንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው መላውን የእስራኤል ህዝብ ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ቃል መገለጫ መልኮች ይመልከቱ)
ኢያሱ ለእስራኤል ህዝብ መናገሩን ቀጠለ
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከተማይቱን እና በውስጣ የሚኖሩትን ሁሉ ይጠፉ ዘንድ ለያህዌ መለየት አለባችሁ" ወይም " ከተማቱን እና በውስጧ ሚኖሩትን ሁሉ በማጥፋት ለያህዌ መለየት አለባችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
መጠንቀቅ የሚለው የተገለጸው ራሳቸውን መጠበቅ እንዳለባቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ነገሮቹን አለመውሰዳችሁን ጥንቃቄ አድርጉ" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በከተማይቱ ላይመጥፎ ነገር እንዲፈጠር አንዳች ነገር ማድረግ የተገለጸው በላይዋ ላይ ችግር ማምጣት በሚል ነው፡፡ "በእርሷ ላይ መጥፎ ነገር እንዲደርስ ምክንያት ትሆናላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌን ለማምለክ የተለዩ ነገሮች ስብስብ
"የእስራኤል ሰዎች ጮኹ"
"መለከቶቹን ከፍ አድረገው ነፉ" ወይም "ቀንደ መለከቶቹን ነፉ"
"የሰይፍ ስለት" የሚለው የሚገልጸው ወታደሮች በጦርነት ውስጥ የሚጠቀሙባቸውን ሰይፎች እና ሌሎች መሳሪያዎች ነው፡፡ "በሰይፎቻቸው በከተማይቱ ውስጥ የሚገኙትን ሁሉ ሙሉ ለሙሉ አጠፉ" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ ሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው እስራኤላውያን ወታደሮችን ነው፡፡ ረዓብን እና ቤተሰቧቿን ከከተማይቱ ያወጡትን ሁለት ወጣት ወንዶች ብቻ የሚያመለክት አይደለም፡፡
"እርሷ" የሚለው ቃል ረዓብን እና ትውልዷቿን ያመለክታል፡፡ "የእርሷ ትውልድ በእስራኤል ይኖራል" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አሁን" ወይም "ዛሬ ድረስ፡፡" የመጀመሪያው ጸሐፊ ይህንን ታሪክ እንደጻፈው የረዓብ ትውልዶች አሁንም በእስራኤል ይኖራሉ
በያህዌ አይኖች ፊት የተረገመ የሚለው የሚገልጸው በያህዌ የተረገመ ማለትን ነው፡፡ "ዳግም የሚገነባት ሰው ያህዌ የረገመው ይሁን" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለኢያሪኮ አዲስ መሰረትን የሚጀምር ሰው የሚከፍለው ዋጋ የመጀመሪያ ልጁ መሞት ነው፡፡ ይህ የተነገረው ሰውየው ለስራው እንደሚከፍለው ተመን/ዋጋ ተደርጎ ነው፡፡ "መሰረቱን ከጣለ፣ የመጀመሪያ ወንድ ልጁን ያጣል" ወይም "መሰረቱን ከጣለ፣ የመጀመሪያ ልጁ ይሞታል" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የኢያሪኮን አዲስ በሮች የሚያቆም ሰው የሚከፍለው ዋጋ የታኛሹ ልጁ መሞት ነው፡፡ ይህ የተነገረው ሰውየው ለስራው እንደሚከፍለው ተመን/ዋጋ ተደርጎ ነው፡፡ "በሮቿን ካቆመ፣ የመጨረሻ ልጁን ያጣል" ወይም " "በሮቿን ካቆመ፣ የመጨረሻ ልጁ ይሞታል" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የያህዌን ሳይሆን፣ የኢያሱን ዝና ያመለክታል፡፡ በምድሪቱ በሚኖሩ መሃል ታዋቂ ሆነ የሚለው የተገለጸው ዝናው እንደተስፋፋ ተደርጎ ነው፡፡ "ኢያሱ በምድሪቱ ሁሉ ዝነኛ ሆነ" ወይም "በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎች ስለ ኢያሱ አወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ያህዌ ፈጽማችሁ በማጥፋት/በመደምሰስ ለእኔ ለዩልኝ ያላቸው ነገሮች"
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቁጣ" እና "ነደደ" የሚሉት የሚገልጹት በአካል እሳት እንዳለ ሳይሆን የቁጣውን ከፍተኛነት ደረጃ ነው፡፡ "የያህዌ ቁጣ እንድ እሳት ነደደ" ወይም "ያህዌ እጅግ ተቆጥቶ ነበር" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን ሰራዊት ነው፡፡
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የጋይን ሰዎች ነው፡፡
እነዚህ ወንዶች የሰራዊቱ ክፍል ነበሩ፡፡ "የሰራዊቱ ክፍል የሆኑ ሶስት ሺህ ወንዶች ወጡ"
"3,000 ወንዶች… 36 ወንዶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"ቀለጠ" እና "እንደ ውሃ ሆነ" የሚሉት ሃረጋት ተመሳሳይ ትርጉምን ይጋራሉ፤ በአንድነት ተቀናጅተው የቀረቡት ሰዎቹ እጅግ ፈርተው እንደነበር አጉልቶ ለማሳየት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ላይ ህዝቡ የተገለጸው በእነርሱ "ልቦች" ነው ይህም ስሜቶቻቸውን በትኩረት ለመግለጽ ነው፡፡ "ህዝቡ እጅግ ፈርቶ ነበር" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ ሚለውን ይመልከቱ
"ህዝቡ" የሚለው ሃረግ የሚያመለክተው እስራኤላውያን ወታደሮችን ነው፡፡
እነዚህን ነገሮች ያደረጉት በእግዚአብሔር ፊት ምን ያህል እንዳዘኑ እና እንደተጨነቁ ለማሳየት ነው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ እግዚአብሔር ዮርዳኖስን አሻግሮ ያመጣቸው ምክንያቱ ይህ እንደሆነ እየጠየቀ ነበር፡፡ "ይህን የደረግከው አሞራውያን ያጠፉን ዘንድ ለእነርሱ እጆች አሳልፈህ ልትሰጠን ነውን?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኢሊፕሰስ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
የአሞራውያን እጆች የሚለው የሚገልጸው አቅማቸውን እና ሃይላቸውን ነው፡፡ እነርሱን ለመደምሰስ እስራኤላውያንን ለእጆቻቸው መስጠት የሚለው የሚገልጸው አሞራውያን እስራኤላውያንን እንዲቆጣጠሩ እና እንዲያጠፏቸው መፍቀድን ነው፡፡ "አሞራውያን እንዲያጠፉን ትፈቅዳለህን?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ባደረግን ኖሮ" የሚለው ቃል የሚያሳየው አንድ ነገር ምነው ባልሆነ ኖሮ የሚል ፍላጎትን መግለጫ ነው፡፡ "ምነው የተለየ ውሳኔ አድርገን ቢሆን ኖሮ"
ኢያሱ መጨነቁን ለያህዌ ይገልጻል
ኢያሱ ይህን የሚናገረው ምን መናገር እንዳለበት እንኳን እስከሚረበሽ ድረስ ተስፋ መቁረጡን ለመግለጽ ነው፡፡ "ምን ማለት እንዳለብኝ አላውቅም፡፡ እስራኤል ጀርባውን ለጠላት ሰጥቷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ማድረግ የሚገልጸው ከጠላቶቻቸው ፊት መሸሻቸውን ነው፡፡ "እስራኤል ከጠላቶቻቸው ሸሽተዋል/ እስራኤላውያንን ጠላቶቻቸው አሳደዋቸል" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች የእስራኤልን ስም እንዲረሱ ማድረግ የሚገልጸው፤ እስራኤላውያንን እንዲረሱ ማድረግን ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህንን የሚያደርጉት እስራኤላውያንን በመግደል ነው፡፡ "ይከቡናል፣ ይገድሉንማል፤ ደግሞም የምድር ህዝብ ሁሉ ይረሳናል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ታላቁ ስምህ" የሚለው ሃረግ እዚህ ስፍራ የሚገልጸው የእግዚአብሔርን ዝና እና ሃይል ነው፡፡ "እናም ስለዚህ አንተ ታላቅ መሆንህን ህዝቦች ያውቁ ዘንድ ምን ታደርጋለህ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ይህንን ጥያቄ ያነሳው እስራኤላውያን ከተደመሰሱ፣ ሌሎች ህዝቦች እግዚአብሔር ታላቅ አይደለም ብለው ያስባሉ የሚለውን ለእግዚአብሔር ለማሳሰብ/ እግዚአብሔርን ለማስጠንቀቅ ነው፡፡ "ከዚያ ለስምህ ታላቅነት ልታደርገው የምትችለው ምንም ነገር አይኖርም" ወይም "ከዚያ ሰዎች አንተ ታላቅ መሆንህን አያውቁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ እስራኤል ለምን እንደተረገመ ለኢያሱ መለሰለት፡፡
እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት ኢያሱ በዚያ በፊቱ መደፋቱን ለመገሰጽ ነው፡፡ "በአፍር ላይ በዚያ መደፋትህን አቁም!" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ)
እነዚህ በኢያሱ 6፡18-19 "እንዲጠፉ የተለዩ" ነገሮች ናቸው፡፡ "የተረገሙት ነገሮች" ወይም "እግዚአብሔር የረገማቸው ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ኃጢአታቸውን መደበቅ የሚለው የሚገልጸው ኃጢአት መስራታቸውን ሌሎች እንዳያውቁ ለማድረግ መሞከራቸውን ይገልጻል፡፡ "እነዚያን ነገሮች ሰርቀዋል፣ ከዚያም ቀጥሎ ኃጢአት መስራታቸውን ሰዎች እንዳያውቁ ለማድረግ ሞክረዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በጠላቶቻቸው ፊት መቆም የሚለው የሚወክለው ጠላቶቻቸውን ውጤታማ ሆነው መውጋት አይችሉም የሚለውን ነው፡፡ "ጠላቶቻቸውን ውጤታማ ሆነው መውጋት አይችሉም" ወይም "ጠላቶቻቸውን ማሸነፍ አይችሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ማድረግ የሚወክለው ከጠላቶቻቸው መሸሻቸውን ነው፡፡ "ከጠላቶቻቸው ሸሹ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ከእስራኤል ጋር መሆን የሚወክለው እስራኤልን መርዳትን ነው፡፡ "ከእንግደህ በኋላ አልረዳችሁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ከኢያሱ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ፤ ደግሞም ለህዝቡ መናገር ያለበትን ነገረው፡፡(ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእስራኤልን ህዝብ ያመለክታል
ከጠላቶቻቸው ፊት መቆም የሚገልጸው ከጠላቶቻቸው ጋር ተዋግተው በስኬት ማሸነፍን ነው፡፡ "ከጠላቶቻችሁ ጋር በስኬት መዋጋት አትችሉም" ወይም "ጠላቶቻችሁን ማሸነፍ አትችሉም"
ያህዌ ከኢያሱ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ፤ ደግሞም ለህዝቡ መናገር ያለበትን ነገረው፡፡
የእስራኤልን ህዝብ የሚመሰርቱ አስራ ሁለት ነገዶች ነበሩ፡፡ "በየነገዶቻችሁ" የሚለው ሃረግ ትርጉሙ "በእያንዳንዱ ነገድ" ማለት ነው፡፡ "እያንዳንዳቸው ነገዶቻችሁ ራሳቸውን ለያህዌ ማቅረብ ይኖርባቸዋል " በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ነገድ ከበርካታ ጎሳ የሚመሰረት ነው፡፡ "ያህዌ ከለየው ነገድ፣ እያንዳንዱ ጎሳ ወደፊት ይቀርባል" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል መሪዎች እጣ ያወጣሉ፣ እናም ይህንን በማድረግ፣ ያህዌ የለየውን ነገድ ያውቃሉ፡፡ ይህ ይበልጥ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ያህዌ በእጣ የሚለየው ነገድ" ወይም "እጣ ስናወጣ ያህዌ የሚለየው ነገድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ጎሳ በብዙ ቤተሰቦች የሚመሰረት ነበር፡፡ "ያህዌ ከሚለየው ጎሳ፣ እያንዳንዱ ቤተሰብ ወደፊት መቅረብ ይኖርበታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ቤተሰብ በርካታ ሰዎች በውስጡ ነበሩት፡፡ "ያህዌ ከለየው ቤተሰብ፣ እያንዳንዱ ሰው ወደፊት መቅረብ ይኖርበታል" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ያህዌ የለየው ሰው" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ቃልኪዳንን ማፍረስ የሚለው ያለመታዘዝን ያመለክታል፡፡ "እርሱ የያህዌን ቃል ኪዳን አፍርሷል" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ እስራኤልን በያህዌ ፊት ለማቅረብ የያህዌን ትዕዛዝ ተከተለ
"በየነገዱ/ነገድ በነገድ" የሚለው ሃረግ እያንዳንዱ ነገድ ማለት ነው፡፡ "እያንዳንዱን የእስራኤል ነገድ ወደፊት አቀረበ" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዐድራጊ አረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ያህዌ የይሁዳን ነገድ ለየ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ፡፡
"በነፍስ ወከፍ/ በግለሰብ" የሚለው ሃረግ እያንዳንዱ ሰው የሚል ትርጉም የሚሰጥ ፈሊጥ ነው፡፡ በዚህ ዐረፍተ ነገር ውስጥ ግለሰቦች የተባሉት የቤተሰባቸው መሪዎች/አባወራ ነበሩ፡፡ "እርሱም የዛራውያንን ጎሳዎች እያንዳንዱን ሰው ወደፊት አቀረበ" ወይም "ከዛራውያን ጎሳ የቤተሰቡ መሪ የሆን እያንዳንዱን ሰው ወደፊት አቀረበ" (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ጎሳው ስሙን ያገኘው ዛራ ከተባለው ሰው ስም በመነሳት ነው
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ እነዚህን በኢያሱ 7፡1 ላይ በተረጎሙበት መሰረት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ንስሃ/ኑዛዜ" የሚለው ረቂቅ ስም "ተናዘዘ" በሚል ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ለእርሱ ተናዘዝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
መረጃን መደበቅ የሚወክለው አንድ ሰው ነገሩን እንዳያውቅ ጠብቆ ለመያዝ መሞከርን ነው፡፡ "ያደረግከውን እንዳላውቅ ልትሸሽገኝ አትሞክር" (ዘይቤያዊ አነጋገርየሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከሁለት ኪሎ ግራም በላይ ነው፡፡(መጽሐፍ ቅዱሳዊ የክብደት መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከ500 ግራም በላይ ነው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱሳዊ የክብደት መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔ በመሬት ውስጥ ደብቄያቸዋለሁ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ኢያሱ የላካቸው ሰዎች አዩ/አገኙ"
በእርስዎ ቋንቋ ውስጥ የሚገኝን በርካታ ትንንሽ እቃዎችን ከትልቅ ቦርሳ/ሻንጣ መሬት ላይ መድፋትን የሚገልጽ ቃል ይጠቀሙ
የስሙ ትርጉም "የችግር ሸለቆ" ማለት ነው፣ ነገር ግን አኮርን በተጻፈበት አጠራሩ እንዳለ አኮር ብሎ መተርጎሙ ይመረጣል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት አካንን ለመገሰጽ ነው፡፡ "አንተ አኛን አስጨነቅከን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሰሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ አማራጭ ትርጉሞች 1)እስራኤላውያን የአካንን ቤተሰብ አቃጥለው ገደሉ፤ከዚያም ድንጋይ ከመሩባቸው ወይም 2) እስራኤላውያን የአካንን ቤተሰብ በድንጋይ ወግረው ገደሉ ከዚያም በድናቸውን አቃጠሉ ወይም 3) አካን እና ያለው ሁሉ በድንጋይ ተወገረ ከዚያም ተቃጠለ
ቁጣውን አራቀ የሚለው የሚገልጸው ቁጣውን አቆመ ማለት ነው፡፡ የሚነድ ቁጣ የሚለው የሚወክለው ጠንካራ ቁጣን ነው፡፡ "ያህዌ ከቁጣው ተመለሰ/መቆጣቱን አቆመ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይህንን እስከጻፈበት ጊዜ ድረስ የአኮር ሸለቆ ተብሎ ይጠራ ነበር
እነዚህ ሁለት ሃረጋት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ያህዌ ያቀናጃቸው ለፍርሃት አንዳች ምክንያት ስለሌለ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነርሱን ለእስራኤላውያን እጆች አሳልፎ መስጠት የሚወክለው ለእስራኤል ድልን እና የበላይነትን መስጠትን ነው፡፡ "በጋይ ንጉሥ እና በህዝቡ ላይ ደግሞም በእርሱ ከተማ እና በምድሩ ላይ ድልን ሰጥቼሃለሁ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሊያደርግ ቃል የገባውን ልክ እንዳደረገው ያህል ይናገራል፣ ምክንያቱ እርሱ በእርግጥ ስለሚያደርገው ነው፡፡ "እኔ በእርግጥ ሰጥቼሃለሁ" ወይም "እኔ እሰጣለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትንቢታዊ ኃላፊ ጊዜ የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሷ" የሚለው ቃል የጋይን ከተማ ያመለክታል፡፡ ከተማዎች ብዙውን ጊዜ ሴት እንደሆኑ ተደርጎ ይነገሩ/ይገለጹ ነበር፡፡ "ንጉሥዋ" ወይም "የእነርሱ ንጉሥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእስራኤል ሰራዊት"
"30,000 ወንዶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ለወታደሮቹ የጦር ሜዳውን እቅድ መግለጹን ቀጠለ
እዚህ ስፍራ "እጅ" ምሳሌነቱ እስራኤላውያን በጠላቶቻቸው ላይ ያላቸውን የበላይነት እና ሃይል የሚገልጽ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ለወታደሮቹ የጦር ሜዳውን እቅድ መግለጹን አጠናቀቀ፡፡
ይህ ሃረግ የሚያመለክተው ኢያሱ በጋይ እንዲያደፍጡ የተመረጡ ሰላሳ ሺህ ወንዶችን መላኩን ነው
"ጥቃት የማድረሻው ጊዜ እስኪደርስ ድረስ እነርሱ የሚደበቁበት ስፍራ ነው"
ይህ ቡድን ከ"ሰላሳ ሺህ ወንዶች" ውስጥ የተወሰደ ይመስላል (ኢያሱ 8፡9)፡፡ 25,000 የሚያህሉት ወንዶች ከተማዋን ሲያጠቁ ይህ አነስ ያለው ቡድን አድፍጦ ቆየ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤላውያን ጋይን ለመውጋት ተዘጋጁ
ይህ በደፈጣ ላይ ከሆኑት ውጭ ያለውን ትልቁን የተዋጊ ቡድን ያመለክታል
እነዚህ "በከተማይቱ ምዕራብ አቅጣጫ አድፍጠው የተቀመጡ" ናቸው (ኢያሱ 8፡12 ይመልከቱ)
"ከጋይ ሰዎች አስቀድሞ ራሳቸው ይሸነፉ" "ከእነርሱ አስቀድሞ" የሚለው ሃረግ የሚወክለው የጋይ ሶች የሚያዩትን እና የሚያስቡትን ነው፡፡ "የጋይ ሰዎች እስራኤላውያን እንደተሸነፉ ያስቡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ይሸነፉ" የሚለው ሃረግ በአድርጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የጋይ ሰዎች እስራኤላውያንን ያሸነፉ ይምሰላቸው" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ከእነርሱ" እና "እነርሱ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት የጋይን ሰራዊት ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ከእነርሱ" እና "እነርሱ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት የእስራኤልን ሰራዊት ነው
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የከተማይቱ መሪዎች የከተማይቱን ህዝብ በአንድነት ጠሩ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ስለ ሁሉም ሰዎች አጠቃላይ በሆነ መንገድ ይጽፋል፣ ነገር ግን፣ "ሰዎች ሁሉ" የሚለው የሚያመለክተው መዋጋት የሚችሉትን ሰዎች ብቻ ነው፡፡ "በከተማይቱ የነበሩ የእስራኤልን ሰራዊት ማባረር የሚችሉ ሰዎች ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና ማጠቃለያ የሚሉትን ይመልከቱ፡፡
"ከተማይቱን ክፍት ትተው"
እዚህ ስፍራ "ወደቁ" የሚለው ሞቱ/ተገደሉ ለሚለው ኢፊሚዝም/የማያስደስትን ቃለ ሻል ባለ ቃል መጠቀም ነው፡፡ እንደዚሁም "የሰይፍ ስለት" የሚለው የሚወክለው ሰይፎችን በሙሉ ሲሆን ሰይፎች የሚለው የሚወክለው አንድም ጦርነትን ወይም የእስራኤልን ሰራዊት ነው፡፡ "በጦርነቱ ውስጥ ሞቱ" ወይም "የእስራኤል ወታደሮች በወጓቸው ጊዜ ሞቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኢፊሚዝም/የማያስደስትን ቃለ ሻል ባለ ቃል መጠቀም እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"12,000" ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ
ይህ በአንድ ወቅት ሰዎች የሚኖሩበት፣ አሁን ግን ማንም የማይኖርበት ስፍራ ነው
"ዛሬ" ወይም "አሁን ድረስ"
በከነዓን የሚገኝ ተራራ (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ኢያሱ ሙሴ ያዘዘውን ቃል ሁሉ አነበበ" ወይም "ኢያሱ የሙሴን ህግጋት ሁሉ አነበበ" (ድርብ አሉታዎች)
ይህ የእስራኤልን መንግስት ያመለክታል
ለዮርዳኖስ ወንዝ አጭር ስያሜ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)በአንድ እዝ ስር እዚህ ስፍራ "እዝ/አዛዥ" የሚለው የሚወክለው የሚያዛቸውን አዛዥ ነው፡፡ በእርሱ ስር መሆን የሚወክለው የእርሱን ትዕዛዞች መቀበልን ነው፡፡ "የአንድን መሪ ትዕዛዞች መቀበል" በሚለው ውሰጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱን እና እስራኤላውያንን ለማታለል የተደረገ ማጭበርበር
"ደረቅ እና በሻጋታ የተሞላ" ወይም "የሻገተ እና ያረጀ
ይህ መላውን የእስራኤል መንግስት ያመለክታል፡፡ (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መወከል)
ይህ የገባዖናውያን ሌላ ስማቸው ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ የእስራኤል ህዝብ ከማናቸውም ነገር በላይ ለያህዌ ትእዛዝ ትኩረት ሰጥተው መከተል እንዳለባቸው ትኩረት ይሰጣል፡፡ "በእኛ አቅራቢያ የምትኖሩ ከሆናችሁ፣ ከእናንተ ጋር ቃል ኪዳን መግባት አንችልም" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ለዮርዳኖስ ወንዝ አጭር ስያሜ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የተሸነፈው የአሞራውያን ንጉሥ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
x
የዚህ ሃረግ ትረጉም "ይዛችሁ ሂዱ" የሚል ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል የሚወክለው ከአቅርቦት ውስጥ ገባዖናውያን ያላቸውን ነው፡፡ (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር ወከል)አግኟቸውና እንዲህ በሏቸው "እነሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእስራኤልን ሰዎች ነው
እነዚህ ሁለት ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ነገር መደረጉን ይናገራሉ፡፡ የእስራኤል ህዝብ መሪ ኢያሱ፣ ገባዖናውያንን እንደማይገድል ቃል ገባ፡፡ የእስራኤል ህዝብ መሪዎችም በተመሳሳዩ ይህንኑ ቃል ኪዳን ገቡ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ቃል የሚያመለክተው የእስራኤልን ህዝብ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በቅደም ተከተል ቁጥር ሶስትን ያመለክታል (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከገባዖን ከተሞች አንዱ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ቃል የሚያመለክተው የእስራኤልን ህዝብ ነው፡፡
"ገባዖናውያን እንጨት ቆራጮች እና ውሃ ቀጂዎች ሆኑ"
እዚህ ይህ ሃረግ የሚያመለክተው የማደሪያውን ድነኳን፣ የያህዌን ማደሪያ ስፍራ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"መልካም" እና "ትክክል" የሚሉት ቃላት በመሰረቱ አንድ አይነት ነገር ማለት ናቸው፡፡ "ተገቢ እና ትክክል የሚመስልህን ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ገባዖናውያንን ነው፡፡እስከዚህ ቀን ድረስ "እስከ አሁን ድረስ እንኳን፡፡" ይህ ማለት ህዝቡ እነዚህን ነገሮች ጸሐፊው ይኖር እስከ ነበረበት ጊዜ ድረስ ጭምር ማድረጋቸውን ቀጥለው ነበር ማለት ነው
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የንጉሦች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ ወዳለሁበት ተጓዝ፡፡" ኢየሩሳሌም በከነአን ለሚገኙ ከተሞች ሁሉ ከፍ ባለ ስፍራ ላይ የምትገኝ ከተማ ነበረች፡፡
"5 ንጉሦች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ሰፈራቸውን በከተማቸው ዙሪያ አደረጉ፡፡ ይህ በከተማይቱ የሚኖሩትን ማዳከሚያ መንገድ ነበር፡፡ ድርጊቱ ሰዎች ከከተማይቱ እንዳያመልጡ ያግዳል፣ እንደዚሁም ሌሎች ምግብ እና ውሃ ወደ ከተማይቱ እንዳያመጡላቸው ያግዳል፡፡
"እነርሱ" የሚለው ቃል እዚህ ስፍራ የሚያመለክተው ገባዖናውያንን ነው፡፡
ይህ ትሁት ልመና በሁለት አሉታዎች ተገልጾዋል፣ ይህም አዎንታዊ ድርጊት/እርዳታ ማስፈለጉን በአጽንኦት ለመግለጽ ነው፡፡ "እባክህ መጥተህ በብርቱ እጆችህ ታደገን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት/ላይዶክስ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጆች" የሚለው ቃል የእስራኤልን ህዝብ ጥንካሬ ያመለክታል፡፡ "የአንተ ጥንካሬ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚወክለው የእስራኤልን ህዝብ ጥንካሬ እና ጠላቶቻቸውን የማሸነፍ አቅማቸውን ነው፡፡ "እነርሱ" የሚለው ቃል አጥቂ የሆነውን ሰራዊት ያመለክታል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው ቃል ጥቃት የሚጥለውን ሰራዊት ያመለክታል፡፡
እዚህ ስፍራ መላው የእስራኤል ሰራዊት የተጠቀሱት በመሪያቸው በኢያሱ ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)ያህዌ በእስራኤል ፊት ጠላቶቻቸውን ግራ አጋባቸው እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚለው መላውን የእስራኤል ሰራዊት ያመለክታል፡፡ ቤትሖሮን… ዓዜቅ… መቄዳም እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከሰማይ የበረዶ ድንጋይ አወረደባቸው"
ኢያሱ በዚህ ቀን ጊዜ ያህዌ ጊዜ መንቀሳቀሱን እንዲያቆም ጸለየ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን መልከቱ) ፀሐይ… ጨረቃ ኢያሱ ፀሐይን እና ጨረቃን እንደ ሰው አዘዛቸው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ) የኤሎን ሸለቆ ይህ የቦታ ስም ነው (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእስራኤልን ህዝብ ያመለክታል (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይህንን ጥያቄ ትዕይንቱ በሚገባ መመዝገቡን ለአንባቢው ለማስታወስ እንደ መረጃ ዳራ ተጠቅሞበታል፡፡ "ይህ በያሻር መጽሐፍ ተጽፏል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና የመረጃ ዳራ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
መልዕክተኞች መጥተው ለኢያሱ ነገሩት፡፡ "አንድ ሰው ለኢያሱ ነገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ተመልከቱ)
"በእጃችሁ" የሚለው ሀረግ ትርጉሙ "ማድረግ የምትችሉት" ማለት ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በኢያሱ 10፡10 ውስጥ በተረጎሙት መሰረት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ማንም አንዳች ነገር በመቃወም መናገር አልደፈረም" ወይም "ማንም ለማማረር ወይም ለመቃወም አልደፈረም"
እዚህ ስፍራ "አፍ" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ "መግቢያ" ማለት ነው፡፡ "የዋሻውን መግቢያ ክፈቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው (ስሞች እንዴት ይተጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ስፍራ የእስራኤል ሰዎች የሚለው የሚወክለው ወታደር የሆኑትን ብቻ ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ ማለውን ነገር መወከል የሚለውን ይመልከቱ)
"ጸሐፊው ይህንን ታሪክ እስከጻፈ ድረስ"
ይህ የከተማ ስወም ነው፡፡ ይህንን በኢያሱ 10፡10 ውስጥ እንዴት እንደ ተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)በውስጧ የሚገኙትን ሙሉ በሙሉ ደመሰሰ፡፡ አንድም ነገር በህይወት አላስቀረም፡፡ ኢያሱ አንድም ሰው ወይም እንስሳ በህይወት አለማስቀረቱን ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ፣ ሁለተኛው ዐረፍተ ነገር የመጀመሪያውን አረፍተ ነገር አጠቃሎ ያቀርባል፡፡
ይህ የከተማ ስወም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው "መቆጣጠር" ማለት ነው፡፡ "ለእስራኤል አሳልፎ ሰጣት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የእነርሱ "እጅ" የሚለው የሚወክለው የእነርሱን የበላይነት/መቆጣጠር ነው፡፡ "ያህዌ ለኪሶን ለእስራኤል መንግሥት አሳልፎ ሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ታላቅ የሆነ ንጉሥ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ በአንድነት የዔግሎን ከተማ ሙሉ ለሙሉ መጥፋትን ይገልጻሉ፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስወም ነው፡፡ ይህንን በኢያሱ 10፡3 ውስጥ እንዴት እንደ ተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰይፉ የሚወክለው የእስራኤልን ሰራዊት ነው፣ መምታት የሚለው የሚገልጸው የማረድ እና የመደምሰስ ሃሳብን ነው፡፡ "ያዙ፣ገደሉ፣ ደመሰሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰይፉ የሚወክለው የእስራኤልን ሰራዊት ነው፣ መምታት የሚለው የሚገልጸው የማረድ እና የመደምሰስ ሃሳብን ነው፡፡ "ገደሉ ደግሞም ደመሰሷቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሃረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ሃረጎቹ የእስራኤል ህዝብ በያህዌ ትዕዛዝ የፈጸመውን ሙሉ ለሙሉ የመደምሰስ ተግባር ያጎላሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በኢያሱ 10፡28 ጀምሮ የተዘረዘሩትን ነገሥታት እና ምድራቸውን ያመለክታል
እዚህ ስፍራ ኢያሱ የሚወክለው ጠቅላላውን ሰራዊቱን ነው፡፡ "ኢያሱ እና ወታደሮቹ ማረኩ/ያዙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ)
ይህ በአንድ ቀን ማለት አይደለም፡፡ በርካታ ቀናት ወይም ሳምንታት ሊወስድ በሚችል በአንድ ወታደራዊ ዘመቻ ወቅት ማለት ነው፡፡
እነዚህ የንጉሦች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የስፍራ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁሉም የከነዓን ንጉሦች በኢያሱና በእስራኤል ላይ ዘመቱ
ማንም የባህር ዳርቻ አሸዋን መቁጠር አይችልም፡፡ ይህ ግነት የሚያገላው እነዚህ ነገሥታት የሰበሰቧቸውን ወታዶች ብዛት ነው፡፡ "በወንዝ ዳርቻ እንደሚገኝ አሸዋ እንዲህ ያለ ታላቅ ቁጥር ያለው ወታደር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና ማጠቃለያ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የስፍራ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤ ጠላቶቹን ለመማረክ እና ሁሉንም ለመደምሰስ ያስቻለው ያህዌ የእስራኤል ጠላት የሆኑትን ወታደሮች በሙሉ ከገደለ በኋላ አሳልፎ እንደሰጣቸው ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ " እስራኤል ጠላቶቹን ሁሉ እንዲያጠፋ አሳልፌ እሰጠዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እግሮቻቸውን በመቁረጥ ፈረሶቻቸውን ስንኩል ማድረግ" ይህ ከፈረሶቹ እግር በስተኋላ ያልን ጅማት በመቁረጥ ፈረሶቹ መራመድ እንዳይችሉ የማድረግ ልምምድ ነው፡፡
ይህ የስፍራ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል የሚወክለው ሃይልን ነው፡፡ ያህዌ የእስራኤል ሰራዊት ጠላቶቻቸውን እንዲማርኩ ማድረጉ የተገለጸው ልክ ጠላቶቻቸውን በእጃቸው ላይ እንዳስቀመጠ ተደርጎ ነው፡፡ "ያህዌ እስራኤል ጠላቶቹን እንዲማርክ አሳልፎ ሰጠው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"አጥቋቸው… አጥቋቸው"
ይህ የስፍራ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈረሶቹ መሮጥ እንዳይችሉ ያኋላ እግራቸው ጅማት የተቆረጠበት ልምምድ ነው፡፡ ይህንን ቃል በኢያሱ 11፡6 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
"ኢያሱ የሐጾርን ንጉሥ በሰይፍ ገደለ"
የሐጾር ከተማ ታላቅነት የተገለጸው ሐጾር የእነዚህ መንግሥታት ሁሉ ራስ ነበር በሚል ነው፡፡ "ሐጾር ከእነዚህ መንግሥታት ሁሉ ታላቅ ነበረች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያው አነጋገር እና ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ሙሉ ለሙሉ ጥፋት መፈጸሙን ያጎላሉ፡፡(ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ" የሚለው ቃል ኢያሱን ያመለክታል፤ ደግሞም እርሱን ራሱን እና ሰራቱን ይወክላል፡፡ በከተማይቱ ውስጥ የሚገኙ ህይወት ያላቸውን ነገሮች ሁሉ ሙሉ ለሙሉ መደምሰስ የሚለው የተነገረው እነዚያ ህይወት ያላቸው ነገሮች ሀሉ ለመጥፋት የተሰጡ እንደሆኑ ተደርጎ ነው፡፡ "ሰራዊቱ ሙሉ ለሙሉ ደመሰሳቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ዘይቤያው አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"እነርሱን ገደለ"
"በትንንሽ ኮረብቶች ላይ የተመሰረቱ ከተሞች"
ይህ ሃረግ የሚያመለክተው የእስራኤልን ሰራዊት ነው፡፡ (ደጋጋሚ ተውላጠ ስም/የስም ምትክ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ሙሉ ለሙሉ ጥፋት መፈጸሙን ያጎላሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አሉታዊ ሃረግ ኢያሱ ያህዌ ያዘዘውን ሁሉ እንዳደረገ አጉልቶ ይገልጻል፡፡ "ኢያሱ ያህዌ ያዘዘውን ነገር ሁሉ አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት/ላይዶክስ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የስፍራ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የከተሞቹ ናሪዎች ልባቸው እንዲደነድን ያደረገበት ምክንያት የተገለጸው ልክ ያህዌ ልባቸው ጠንካራ እንዲሆን እንዳደረገ ሆኖ ነው፡፡ "በልበ ደንዳናነት ምላሽ እንዲሰጡ ያደረገው ያህዌ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የዔናቅ ትውልዶች ነበሩ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የስፍራ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ምድሪቱን ለእስራኤላውያን የሰጠበት መንገድ የተገለጸው ለአስራኤላውያን ርስትን በቆሚነት እንደሰጣቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ኢያሱ ለእስራኤላውያን ምድሪቱን ቋሚ ርስት አድርጎ ሰጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል እዚህ ስፍራ ያገለገለው በዋናው ታሪክ ፍሰት ቆም ለማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ ጸሐፊው የመረጃ ዳራ መስጠት ይጀምራል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እስከ ቁጥር 24 የሚገኙትን የንጉሦች ስም ዝርዝር ያመለክታል፡፡
እነዚህ የስፍራ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህን ቃላት በኢያሱ 9፡10 እንዴት እንተረጎሟቸው ይመልከቱ፡፡
ይህ ቃል እዚህ ስፍራ ያገለገለው በዋናው ታሪክ ፍሰት ቆም ለማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ ጸሐፊው የመረጃ ዳራ መስጠት ይጀምራል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እስከ ቁጥር 24 የሚገኙትን የንጉሦች ስም ዝርዝር ያመለክታል፡፡
እነዚህ የስፍራ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህን ቃላት በኢያሱ 9፡10 እንዴት እንተረጎሟቸው ይመልከቱ፡፡
እነዚህ የሮቤል ትውልዶች ናቸው፡፡
እነዚህ የጋድ ትውልዶች ናቸው፡፡
እኩሌታ ነገድ የሚባሉበት ምክንያት ሌላኛው የነገዱ እኩሌታ በከነዓን ምድር ርስታቸውን ስለተቀበሉ ነው፡፡
እነዚህ የስፍራ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ "የርሙት፣" "ለኪሶ፣" እና "ዔግሎን" የሚሉትን ስሞች በኢያሱ 10፡3 በተረጎሙበት ተመሳሳይ መንገድ ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በድምሩ 31" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤል ገና ሊይዘው የሚገባው ምድር ይህ ነው በማለት ማብራራት ይቻላል፡፡ "አስራኤላያን ገና ወዲፊት የሚይዙት ምድር ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አሁን ከነዓናውያን ንብረታቸው አድርው የሚቆጥሩት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአንድ ቡድን ሰዎች የወል ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገባኦን የሚኖሩ ሰዎች የወል ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤላውያን የእኔ ነው የሚሉት ምድር ቋሚ ሃብቸው አድርገው እንደሚቀበሉት ርስታቸው ተድረጎ ተገልጽዋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ወንዙ ከጎንና ጎኑ ከሚገኘው ስፍራ እጅግ ዝቅ ብሎ የሚገኝበት ነው
ከወንዝ በላይ ከፍ ብሎ የሚገኝ ሜዳማ መሬት
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
" የጌሹራውያን እና ማዕካታውያን የሚኖሩበት ምድር"
እነዚህ የህዝብ የወል ስም ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሙሴ" የሚወክለው ራሱን እና እርሱ የሚመራቸውን እስራኤላውያን ሰራዊት ነው፡፡ "ሙሴ አና እስራኤላውያን መቷቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልቱ)
ይህ የአንድ ቡድን ሰዎች የወል ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጌሹራውያን" እና "ማዕካታውያን" አንድም "የጌሹራውያን" እና "የማዕካታውያን" አባቶች ናቸው ወይም የሚኖሩባቸው ከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ "እነዚያ ህዝቦች በእስራኤላውያን መሃል ይኖራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጸሐፊው ይህንን መጽሐፍ እሰከ ጻፈበት ጊዜ ድረስ ያለውን ጊዜ ያመለክታል
ሙሴ ለእስራኤል ነገድ የሰጠው ምድር ቋሚ ሃብት እንደተቀበሉ ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ (ዘይቤያው አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ሌዋውያን በክህነት ያህዌን በማገልገል ያላቸውን ታላቅ ክብር መስዋዕቶቹን እነርሱ እንደሚወርሷቸው ነገሮች አድርጎ ይገልጻል፡፡ "ለያህዌ የሚቀርቡ መሥዋዕቶቸ … ለእነርሱ የሚሰጣቸው ይሆናል" (ዘይቤያው አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
x
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"የምድያም መሪዎችን እንዳሸነፈ"
የዮርዳኖስ ወንዝ የሮቤል ነገድ የተቀበለው ምዕራባዊ ዳርቻ ነው
ሙሴ ለሮቤል ነገድ የሰጠው ምድር የሮቤል ነገድ በቋሚነት እንደ ተቀበለው ርስት ተደርጎ ይገለጻል፡፡ (ዘይቤያው አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሙሴ ለእያንዳንዱ ጎሳቸው የሰጠው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለጋድ ነገድ የሰጠው ምድር የጋድ ነገድ በቋሚነት እንደ ተቀበለው ርስት ተደርጎ ይገለጻል፡፡ (ዘይቤያው አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለምናሴ ነገድ እኩሌታ የሰጠው ርስት ለእነርሱ እንደ ሰጠው ቋሚ ርስት ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ (ዘይቤያው አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
የነገዱ እኩሌታ ብቻ ይህንን ምድር ተቀብሏል፣ ምክንያቱ የነገዱ ቀሪው እኩሌታ ከዮርዳኖስ ማዶ ባለው ምድር ርስቱን ተቀብሏል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሙሴ ርስታቸውን ሰጥቷቸው ነበር" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሙሴ እነዚህን ሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሴ ለእስራኤል ነገዶች የሰጣቸው ከዮርዳኖስ በስተምስራቅ የሚገኘው ምድር በቋሚነት እንደሰጣቸው ርስት ተደረጎ ተገልጽዋል፡፡ "ይህ ሙሴ ለእነርሱ ርስት አድርጎ የሰጣቸው ምድር ነው፡፡" (ዘይቤያው አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ሌዋውያን በክህነት አገልግሎታቸው ያህዌን በማገልገል ያላቸውን ታላቅ ክብር የገለጸው የሚወርሱት ያህዌን እንደሆነ በመናገር ነው፡፡ "የእነርሱ ርስት የእስራኤል አምላክ ያህዌ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያው አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል ህዝብ ያገኘው ምድር የተገለጸው በቋሚነት እንደተቀበለው ሃብቱ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያው አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
"የነገዶቹ አለቆች"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አልዓዛር፣ ኢያሱ፣ እና የጎሳ አለቆች ርስታቸውን ለማከፋፈል እጣ ጣሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ"እጅ" የሚለው ሙሴን ራሱን እና ያህዌ ሙሴን የእርሱን ትዕዛዝ ማስፈጸሚያ አድርጎ እንደ ተገለገለበት የሚገልተጽ ቃል ነው፡፡ "በሙሴ አማካይነት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልቱ)
ሙሴ ለነገዶቹ የሰጣቸው መሬት የተገለጸው በቋሚነት እንደ ተቀበሉት ርስት ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያው አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሙሴ ለሌዋውያን ምንም ድርሻ ርስት አድርጎ አልሰጣቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ክፍል"
ግሱ የተወሰደው ከቀደመው ሀረግ ነው፡፡ "ነገር ግን እርሱ ለመኖሪያነት አንዳንድ ከተሞችን ብቻ ሰጣቸው" (ኢሊፕሲስ/የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
ለብቶች ግጦሽ የሚውል መስክ
ለቤተሰቦቻቸው ያቀርቧቸው ዘንድ የሚያስፈልጋቸው ቁሳዊ/አካላዊ ነገሮች
ይህ የወንድ ስም ነው (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአንድ ቡድን ሰዎች የወል ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚለው ቃል የሚወክለው ሃሳብን ነው፡፡ ሀረጉ ፈሊጣው ሲሆን የሚያመለክተው በእውነተኛነት የቀረበን መረጃ ነው፡፡ "ለእርሱ ዳግም እውነተኛ መረጃ ይዤ መጣሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ህዝቡ በጣም እንዲፈራ ማድረግ የተገለጸው የህዝቡ ልብ እንዲቀልጥ እንደተረገ ተደርጎ ነው፡፡ "ህዝቡ በጣም እንዲፈራ አደረጉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለያህዌ ታማኝ መሆን የተገለጸው ያህዌን ሙሉ ለሙሉ እንደ መከተል ተደርጎ ነው፡፡ "ሁሌም ለያህዌ ታማኝ ነበርኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ካሌብ እና የእርሱ ትውልድ የሚኖራቸው ምድር የተገለጸው በቋሚነት እንደ ተቀበሉት ርስት ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያው አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እግርህ" የሚለው የሚወክለው ካሌብን ነው፡፡ "የረገጥከው ምድር" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልቱ)
ህዝቡ በጣም እንዲፈራ ማድረግ የተገለጸው የህዝቡ ልብ እንዲቀልጥ እንደተረገ ተደርጎ ነው፡፡ "ህዝቡ በጣም እንዲፈራ አደረጉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለያህዌ ታማኝ መሆን የተገለጸው ያህዌን ሙሉ ለሙሉ እንደ መከተል ተደርጎ ነው፡፡ "ሁሌም ለያህዌ ታማኝ ነበርኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ካሌብ እና የእርሱ ትውልድ የሚኖራቸው ምድር የተገለጸው በቋሚነት እንደ ተቀበሉት ርስት ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያው አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እግርህ" የሚለው የሚወክለው ካሌብን ነው፡፡ "የረገጥከው ምድር" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልቱ)
"ትኩረት ስጥ፣ ምክንያቱም የምናገረው እውነትም ዋጋ ያለውም ነገር ነው"
"የእስራኤል ህዝብ በምድረ በዳ ሲጓዝ"
"በዚያን ጊዜ ጠንካራ የነበርኩትን ያህል አሁንም ጠንካራ ነኝ"
ይህ የየዕለት ክንዋኔን የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "በየዕለቱ ለማደርጋቸው ነገሮች" (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ብዙ ትላልቅ ኮረብቶች ወይም ትናንሽ ተራሮች 2) አንድ ተራራ
ይህ የአንድ ቡድን ሰዎች የወል ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኬብሮን ካሌብ በቋሚነት እንደተቀባለት ርስት ተደርጋ ተገልጻለች፡፡ (ዘይቤያው አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጸሐፊው ይህንን መጽሐፍ እሰከ ጻፈበት ጊዜ ድረስ ያለውን ጊዜ ያመለክታል፡፡
ለያህዌ ታማኝ መሆን የተገለጸው ሙሉ ለሙሉ ያህዌን መከተል ተደርጎ ነው፡፡ "ሁሌም ለያህዌ ታማኝ ነበር" (ዘይቤያው አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የስፍራ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ህዝቡ ከዚያ በኋላ ጦርነት ውስጥ አለመግባቱ የተገለጸው ምድሪቱ ራሷ ሰው እንደሆነች እና ከጦርነት እንዳረፈች ተደርጎ ነው፡፡ ይህንን ሀረግ በኢያሱ 11፡23 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ "ከዚህ በኋላ ህዝቡ በምድሪቱ ጦርነት አላደረገም" (ሰውኛ ዘይቤ እና ዘይቤያው አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በረሃማ ስፍራ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
" ወደ ደቡብ ፊቱን ከመለሰው ባህረ ሰላጤ፣ በጨው ባህር መጨረሻ" እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ አቅጣጫን ያመለክታሉ፡፡ ሁለተኛው ሀረግ ደቡባዊው ዳርቻ የሚጀምርበትን ነጥብ ያብራራል
"እስከ ደቡብ ከሚደርሰው ባህረ ሰላጤ" ወይም "ከደቡባዊ ባህረ ሰላጤ"
ወደ መሬት ክፍል ገባ የሚል አነስተኛ የባህር ክፍል
"የይሁዳ ነገድ ድንበር የሆነ ምድር"
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
በግብጽ አጠገብ፣ በምድሪቱ ደቡባዊ ምዕራብ ዳርቻ የሚገኝ ትንሽ የወንዝ ውሃ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ወንዙ ወደ ባህሩ ገብቶ የሚያበቃበት ነጥብ የወንዙ መግቢያ ተብሎ ይገለጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ዳርቻ… ነበር"
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት አንድ ሰው ለድንበር ምልክትነት ያስቀመጠው፣ በዚያ ቦሃን በተባለ ሰው ስም የተሰየመ ትልቅ ድንጋይ ሊሆን ይችላል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ስሞች የሴሲን፣ አኪመን እና ተላሚን ጎሳ የነበሩ ትውልዶችን ይወክላሉ፡፡ በዚህ ዐውድ "ልጆች" እና "ትውልዶች" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ይሰጣሉ፡፡ "የኤናቅ ትውልድ የሆኑት ሶስቱ ጎሳዎች፣ ሴሲን፣ አኪመን እና ተላሚን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከዚያ ተነስቶ ሊወጋቸው ወጣ"
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዓክሳ የጎቶንያ ሚስት እንደምትሆን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ዓክሳ የጎቶንያ ሚስት በሆነች ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቀጥተኛ ንግግር ሆኖ ሊተረጎም ይችላል፡፡ " ‘የእርሻ መሬት እንዲሰጠኝ አባቴን ለምነው' በማለት ገፋፋችው" (ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ ትምህርተ ጥቅሶች
"የላይኛው" እና "የታችኛው" የሚሉት ቃላት በአመዛኙ የውሃ ምንጮቹን መልከዓ ምድራዊ ከፍታ የሚያመለክቱ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
የይሁዳ ነገድ የተቀበለው ርስት የተገለጸው ቋሚ ሃብታቸው አድርገው እንደተቀበሉት ርስት ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይሁዳ የወረሰውን ደቡባዊ ከተሞች ይዘረዝራል፡፡ ይህ ዝርዝር እስከ ኢያሱ 15፡32 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የከተሞቹ ስም ዝርዝር ይቀጥላል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የከተሞቹ ስም ዝርዝር ይቀጥላል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይሁዳ የወረሰውን ሰሜናዊ ከተሞች ይዘረዝራል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይሁዳ የወረሳቸውን ከተሞች ይዘረዝራል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይሁዳ የወረሳቸውን ከተሞች ይዘረዝራል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይሁዳ የወረሳቸውን ከተሞች ይዘረዝራል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይሁዳ የወረሳቸውን ከተሞች ይዘረዝራል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
መንደሮች
በግብጽ አጠገብ፣ በምድሪቱ ደቡባዊ ምዕራብ ዳርቻ የሚገኝ ትንሽ የወንዝ ውሃ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይሁዳ የወረሳቸውን ከተሞች ይዘረዝራል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይሁዳ የወረሳቸውን ከተሞች ይዘረዝራል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይሁዳ የወረሳቸውን ከተሞች ይዘረዝራል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይሁዳ የወረሳቸውን ከተሞች ይዘረዝራል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይሁዳ የወረሳቸውን ከተሞች ይዘረዝራል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ጸሐፊው ይህንን መጽሐፍ እስከ ጻፈበት ጊዜ ድረስ ያለውን ወቅት ነው
"የዮሴፍ ነገድ" በውስጡ፣ የዮሴፍን ሁለት ልጆች ነገዶች ማለት የምናሴ እና ኤፍሬም ነገዶችን ይይዛል፡፡ የምናሴ ነገድ እኩሌታ አስቀድሞ በዮርዳኖስ ምስራቅ የሰፈረ በመሆኑ፣ ይህ ሀረግ የሚያመለክተው የኤፍሬምን ነገድ እና የምናሴን ነገድ እኩሌታ ነው፡፡ "የኤፍሬም ነገድ እና የቀረው ሌላው ግማሽ የምናሴ ነገድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአንድ ቡድን ሰዎች የወል ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአንድ ቡድን ሰዎች የወል ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"የዮሴፍ ልጆች፣ የምናሴ እና ኤፍሬም ነገዶች"
የምናሴ እና ኤፍሬም ነገዶች የያዙት ምድር የተገለጸው እንደ ቋሚ ሀብታቸው አድርገው እንደተቀበሉት ተደርጎ ነው፡፡ "ይህንን ምድር ርስታቸው አድርገው ተቀበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ ለጎሳቸው የሰጠው ድንበር" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤፍሬም የያዘው ምድር የተገለጸው ቋሚ ሀብታቸው አድርገው እንደተቀበሉት ተደርጎ ነበር፡፡ "የኤፍሬም ነገድ ርስቱ አድርጎ የተቀበለው ምድር ይህ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ ለጎሳቸው የሰጠው" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ የመረጣቸው ከተሞች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ )
የምናሴ ነገድ የያዙት ምድር የተገለጸው እንደ ቋሚ ሀብታቸው አድርገው እንደተቀበሉት ተደርጎ ነው፡፡ "የምናሴ ነገድ ርስቱ አድርጎ በተቀበለው ምድር ውስጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ጸሐፊው ይህንን መጽሐፍ እስከ ጻፈበት ጊዜ ድረስ ያለውን ወቅት ነው
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እስራኤላውያን እነዚህን ሰዎች ባሪያ ሆነው እንዲያገለግሉ ያስገድዷቸው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ )
እዚህ ስፍራ "ራሱ" የሚለው የሚያጎላው ይንኑ ሰው ነው - ማኪር የምናሴ በኩር ነበር፣ እርሱ ራሱ የገለዓድም አባት ነበር፡፡ "እርሱ በኩርም ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ደጋጋሚ/ሪፍሌክቲቭ ተውላጠ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ የገለዓድን እና የባሳን ምድር ለማኪር ተውልዶች ሰጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ )
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ ምድሪቱን አወረሰ… እናም ለጎሳቸው ሰጠ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ )
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሴት ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ምድሪቱ የተገለጸችው ሰዎቹ በቋሚነት እንደሚወርሷት ተደርጎ ነው፡፡ "ለእኛ ጥቂት መሬት ርስት አድርጎ ለመስጠት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ኢያሱ ለእነዚያ ሴቶች ርስት ሰጣቸው" ወይም 2) "አልዓዛር ለእነዚያ ሴቶች ርስት ሰጣቸው" የሚሉ ናቸው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ አስር ቁራሽ መሬት ሰጠ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ )
"አስር ክፍሎች/ድርሻ"
ምድሪቱ የተገለጸችው እንደ ቋሚ ሀብት እንደተቀበሏት ተደርጎ ነው፡፡ "ምድሪቱን ርስት አድርገው ተቀበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ የገለዓድን ምድር ሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በስተ ደቡብ በኩል
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"የምናሴ ምድር ድንበር"
በጣም ትንሽ ወንዝ
የጅረት ስም (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) በስተ ሰሜን የምናሴ ምድር ዳርቻ እስከ አሴር ነገድ ምድር ሊደርስ ይችላል ወይም 2) አሴር ለመድረስ ወደ ሰሜን መጓዝ ይኖርበታል፡፡ "አሴር በስተ ሰሜን ይገኛል" ወይም "አሴር ለመድረስ ወደ ሰሜን መጓዝ ያስፈልጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ግሱ በፊተኛው ሀረግ ይገኛል፡፡ "በስተ ምስራቅ፣ ወደ ይሳኮር ሊደረስ ይቻላል" (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኤፍሬም እና ምናሴን ነገዶች ያመለክታል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የኤፍሬም እና የምናሴ ነገድ ሰዎች ይህንን ጥያቄ የጠየቁት ኢያሱ ለእነርሱ ተጨማሪ መሬት መስጠት እንደሚገባው አጽንኦት ለመስጠት ነው፡፡ "ያህዌ ባርኮናልና…ከአንድ በላይ ልትሰጠን ይገባ ነበር፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ በሁለተኛው ሀረግ፣ ምድሩ የተገለጸው ህዝቡ ቋሚ ሀብት አድርጎ እንደተቀበለው ነው፡፡ " አንድ እጅ መሬት የእኛ ርስት ተደርጎ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ዘይቤያዊ አነጋጋር የሚሉትን ይመልከቱ)
ክፍል
"ብዙ ህዝብ"
"በቁጥር ብዙ ህዝብ እስከ ሆናችሁ ድረስ"
የአንድ ቡድን ሰዎች የወል ስም፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ትውልዶችን ነው፡፡ "የዮሴፍ ትውልዶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት)
"የዱሩን ዛፎች ትመነጥራላችሁ" ወይም "ዛፎቹን ትቆርጣላችሁ/ትመነጥራላችሁ"
የመገናኛ ድንኳኑን ከመትከላቸው አስቀድሞ በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎችን ማረኩ፡፡ "ምድሪቱን ከማረኩ በኋላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የትዕይንቶች ቅደም ተከተል የሚለውን ይመልከቱ)
ነገዶቹ የሚቀበሉት መሬት የተገለጸው በቋሚነት እንደተቀበሉት ሀብት ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ ርስት አድርጎ መሬት ላልሰጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢያሱ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው እስራኤላውያን ምድሪቱን ለመውረስ እንዲነሳሱ ለማበረታታት ነው፡፡ "የሰጣችሁን … ለረጅም ጊዜ፣ ቸል ብላችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ላይኛው እና ታችኛው" የሚሉት ቃላት በየአቅጣጫው የሚል ትርጉም አላቸው፡፡ይህንን በኢያሱ 18፡4 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡"በምድሪቱ በሁሉም አቅጣጫ" ወይም "በምድሪቱ በሙሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት እያንዳንዱ ነገድ የሚቀበለውን የርስት ድርሻ ይገልጻል ማለት ነው
ሄደው የሚመለከቱት ምድር የተገለጸው እያንዳንዱ ነገድ እንደ ቋሚ ሀብት የሚወርሰው ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ለእስራኤል ልጆች የሚያደርገውን ንግግር ቀጠለ
"እነርሱ ምድሩን ይከፋፈላሉ"
"የይሁዳ ነገድ ይቀራል"
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የዮሴፍን ትውልዶችን ነው፡፡ ይህ ሀረግ የኤፍሬምን እና ምናሴን ነገዶች ያመለክታል፡፡ "የኤፍሬም እና የምናሴ ትውልዶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢያሱ ለእስራኤል ልጆች የሚያደርገውን ንግግር ቀጠለ
"አንዳች የመሬት ድርሻ"
ኢያሱ ሌዋውያን ያህዌን በክህነት በማገልገል ያላቸውን ታላቅ ክብር ርስት አድርገው እንደሚወርሱት ነገር አድርጎ ይናገራል፡፡ "እነርሱ ያላቸው ድርሻ የያህዌ ካህን መሆን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የምናሴ ነገድ ግማሹ"
ነገዱ የተቀበለው መሬት የተገለጸው ቋሚ ሀብታቸው አድርገው እንደተቀበሉት ነው፡፡ "ምድሪቱን ርስታቸው አድርገው ተቀበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ወደ ምድሪቱ ለሚሄዱ ለሃያ አንዱ ሰዎች ተናገረ
"ላይኛው እና ታችኛው" የሚሉት ቃላት በየአቅጣጫው የሚል ትርጉም አላቸው፡፡ይህንን በኢያሱ 18፡4 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡"በምድሪቱ በሁሉም አቅጣጫ" ወይም "በምድሪቱ በሙሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ ለእያንዳንዱ ነገድ ከምድሪቱ ድርሻ ድርሻውን ሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የይሁዳ ትውልዶች ርስት በሆነው ምድር እና የዮሴፍ ትውልዶች ርስት በሆነው ምድር መሃል"
ይህ የሚያመለክተው የኤፍሬምንና የምናሴን ትውልዶች ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አንድ አይነት ነገርን ያመለክታል፡፡
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት አንድ ሰው ለድንበር ምልክትነት ያስቀመጠው፣ በዚያ ቦሃን በተባለ ሰው ስም የተሰየመ ትልቅ ድንጋይ ሊሆን ይችላል፡፡ ይህንን በኢያሱ 15፡6 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የመሬቱ አቀማመጥ በስላች መልክ ወይም በጉብታ በመሆኑ ትከሻ እንደሆነ ተደርጎ ተገጽዋል፡፡ "የቤተ ዓረባ ስላች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የመሬቱ አቀማመጥ በስላች መልክ ወይም በጉብታ በመሆኑ ትከሻ እንደሆነ ተደርጎ ተገጽዋል፡፡ "የቤተ ሓግላን ስላች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የብንያም ነገድ የተቀበለው ምድር የተገለጸው ቋሚ ሀብታቸው አድርገው እንደተቀበሉት ተደርጎ ነው፡፡ "የብንያም ነገድ እንደ ርስት አድርጎ የተቀበለው ምድር ይህ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ ለእያንዳንዱ ጎሳ ይህን ሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው በምድሪቱ የነበሩትን የብንያም ነገዶች ርስት አድርገው የተቀበሏቸውን ከተሞች መዘርዘሩን ቀጠለ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የብንያም ነገድ የተቀበለው ምድር የተገለጸው ቋሚ ሀብታቸው አድርገው እንደተቀበሉት ተደርጎ ነው፡፡ "የብንያም ነገድ እንደ ርስት አድርጎ የተቀበለው ምድር ይህ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ኢያሱ ለሁለተኛ ጊዜ ዕጣ ሲጥል፣ ዕጣው የስምዖንን ነገድ አመለከተ"
በዝርዝር ውስጥ ሁለተኛው ቁጥር (ተከታታይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
"ኢያሱ ምድሪቱን ለእያንዳንዱ ጎሳ ሰጠ"
ምድሪቱ የተገለጸችው ነገዶቹ በቋሚነት የተቀበሏት ሃብት ተደርጋ ነው፡፡ "ርስት አድርገው የተቀበሉት ምድር የይሁዳ ነገድ ርስት አድርገው በተቀበሉት ምድር መሃል ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው በምድሪቱ የነበሩትን የስምዖን ነገዶች ርስት አድርገው የተቀበሏቸውን ከተሞች መዘርዘሩን ቀጠለ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህችን ከተማ ስም በኢያሱ 15፡31 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ
የስምዖን ነገድ የተቀበሏቸው ምድር እና ከተሞች የተገለጹት ቋሚ ርስታቸው አድርገው እንደ ተቀበሉት ሀብት ተደርጎ ነው፡፡ "የስምዖን ነገድ ርስታቸው አድርገው የተቀበሏቸው ምድር እና ከተሞች እነዚህ ነበሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ ለጎሳቸው የሰጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢያሱ ለይሁዳ ነገድ ድርሻ አድርጎ የሰጠው ምድር " በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የይሁዳ ምድር ድርሻ መሃል"
ይህንን ሀረግ በኢያሱ 19፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ
በዝርዝር ውስጥ ሦስተኛው ቁጥር (ተከታታይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
"ቅንዓምን አቋርጦ"
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ሀረግ በኢያሱ 19፡1 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ
በዝርዝር ውስጥ አራተኛው ቁጥር (ተከታታይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የተራራ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የይሳኮር ነገድ የተቀበለው ምድር እና ከተማ የተገለጹት ቋሚ ርስት አድረገው እንደተቀበሏቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ይህ የይሳኮር ነገድ ወርስ አድርጎ የተቀበለው ምድር እና ከተማዎች ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ሀረግ በኢያሱ 19፡1 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ
በዝርዝር ውስጥ አምስተኛው ቁጥር (ተከታታይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ሀረግ በኢያሱ 19፡1 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ
በዝርዝር ውስጥ ስድስተኛው ቁጥር (ተከታታይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገኘው በተመሳሳይ "ሐማት" ባለበት ሳይሆን፣ በገሊላ ባህር ምዕራብ የባህር ዳርቻ ነው፡፡
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የንፍታሌም ነገድ የተቀበለው ምድር እና ከተማ የተገለጹት ቋሚ ርስት አድረገው እንደተቀበሏቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ይህ ንፍታሌም ነገድ ወርስ አድርጎ የተቀበለው ምድር እና ከተማዎች ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ሀረግ በኢያሱ 19፡1 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ
በዝርዝር ውስጥ ሰባተኛው ቁጥር (ተከታታይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
የዳን ነገድ የተቀበለው ምድር የተገለጸው ቋሚ ርስት አድርገው እንደተቀበሉት ተደርጎ ነው፡፡ "የዳን ነገድ ወርስ አድርጎ የተቀበለው ርስት ግዛት/ክልል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)ጾርዓ፣ ኤሽታኦል፣ ዒር ሼሜሽ፣ ሸዕለቢን፣ ኤሎን፣ እና ይትላ እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ሀረግ በኢያሱ 19፡1 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ
በዝርዝር ውስጥ ሰባተኛው ቁጥር (ተከታታይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
የዳን ነገድ የተቀበለው ምድር የተገለጸው ቋሚ ርስት አድርገው እንደተቀበሉት ተደርጎ ነው፡፡ "የዳን ነገድ ወርስ አድርጎ የተቀበለው ርስት ግዛት/ክልል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)ጾርዓ፣ ኤሽታኦል፣ ዒር ሼሜሽ፣ ሸዕለቢን፣ ኤሎን፣ እና ይትላ እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከኢዮጴ በተቃራኒ" ወይም "ከኢዮጴ አጠገብ
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የዳን ነገድ የተቀበለው ምድር እና ከተማ የተገለጹት ቋሚ ርስት አድረገው እንደተቀበሏቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ይህ የዳን ነገድ ወርስ አድርጎ የተቀበለው ምድር እና ከተማዎች ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ የተቀበላት ከተማ የተገለጸችው ቋሚ ርስቱ አድርጎ እንደተቀበላት ርስቱ ተደርጎ ነው፡፡ "በምድራቸው ርስት አድርገው ለነዌ ልጅ ለኢያሱ ከተማ ሰጡት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ነገዶች የተቀበሏቸው መሬት እና ከተሞች የተገለጹት ቋሚ ሀብት አድርገው እንደተቀበሏቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ውርስ ተደርጎ የተሰጣቸው… ምድርና ከተሞች ድርሻቸው እነዚህ ናቸው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የሙሴ እጅ" የሚለው የሚያመለክተው ሙሴ የጻፋቸውን መጽሐፍት ነው፡፡ "ሙሴ በጻፋቸው ነገሮች አማካይነት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
x
እዚህ ስፍራ "እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሳያውቅ እንድን ሰው የገደለን ሰው ነው፡፡
"ሰውየውን ሳያወቅ በድንገት እንደገደለው የከተማይቱን ሽማግሌዎች ያሳምናል/ያስረዳል"
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሽማግሌዎችን ሲሆን "እርሱን" የሚለው የሚያመለክተው ሳያውቅ አንድን ሰው የገደለን ሰው ነው፡፡
ይህ ሽማግሌዎችን ብቻ ሳይሆን፣ ከተማይቱን በጭምር ያመለክታል፡፡
እዚህ ስፍራ የአንድ ሰው የፈሰሰ ደም የሚለው የሚገልጸው መሞትን ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ ይህንን በኢያሱ 20፡3 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ "የሞተውን ሰው መበቀል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው
ይህ ሀረግ የሚገልጸው ፍትህን በመፈለግ አብረውት በሚኖሩ ወገኖቹ ችሎት ፊት መቆምን ነው
በዚህ ክፍል ውስጥ በርካታ ስሞች አሉ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የዮርዳኖስ ወንዝ አጭር ስም ነው
እዚህ ስፍራ "በእጅ" የሚለው ለአንድ ነገር ልዩ ምክንያት መሆን የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "መገደል የለበትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ ይህንን ሀረግ በኢያሱ 20፡3 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ "የአንድን ሰው ሞት መበቀል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ስሞች የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሌዋውያን ለእነርሱ አሏቸው"
"በእጅ" የሚለው ሀረግ ያህዌ ትዕዛዙን ለመስጠት/ማቅረብ ሙሴን እንደተጠቀመበት የሚገልጽ ፈሊጣ አነጋገር ነው፡፡ "ያህዌ ያዛችሁ ዘንድ ሙሴን ተናገረው/ አዘዘው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው በተከታዮቹ ቁጥሮች የሚዘረዘሩትን/የሚጻፉትን ከተሞች ነው፡፡
ከመሪዎች ፍላጎት ውጭ በዕጣ ምርጫ የማድረግ ዘዴ ብዙውን ጊዜ የሚካሄደው እግዚአብሔር ውጤቱን ይወስን በሚል ሃሳብ ነው፡፡ ይህንን እንዴት በኢያሱ 19፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
በዚህ ቡድን ውስጥ እነዚህ ካህናት የሌዊ ትውልድ የሆኑ የቀዓት ልጆች ነበሩ፡፡ ከእነርሱ ከፊሎቹም የአሮን ትውልድ፣ የቀዓት የልጅ ልጆች ነበሩ፡፡
የከተሞች ቁጥር (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የነገዱ ግማሽ የተባለበት ምክንያት ቀሪው ግማሽ ርስታቸውን ዮርዳኖስን ወንዝ ከማቋረጣቸው አስቀድሞ ስተቀበሉ ነው፡፡
ጌርሶን ከሌዊ ልጆች አንዱ ነበር፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ከመሪዎች ፍላጎት ውጭ በዕጣ ምርጫ የማድረግ ዘዴ ብዙውን ጊዜ የሚካሄደው እግዚአብሔር ውጤቱን ይወስን በሚል ሃሳብ ነው፡፡ ይህንን እንዴት በኢያሱ 19፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
ሜራሪ ከሌዊ ልጆች አንዱ ነበር፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በእጅ" የሚለው ሀረግ ትርጉሙ ያህዌ ሙሴን ትዕዛዙን ለማቅረብ ተጠቀመበት ማለት ነው፡፡ "ያህዌ ሙሴ እንዲያዝ ነገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ቡድን ውስጥ እነዚህ ካህናት የሌዊ ትውልድ የሆኑ የቀዓት ልጆች ነበሩ፡፡ ከእነርሱ ከፊሎቹም የአሮን ትውልድ፣ የቀዓት የልጅ ልጆች ነበሩ፡፡ ይህንን እንዴት በኢያሱ 19፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
ይህ መረጃ የቂርያት አርባቅን ከተማ ስለ መሰረታት ሰው ስም የቀረበ የመረጃ ዳራ ነው፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ከተራሮች አነስ ያለ ተፈጥሯዊ ከፍታ ያለው ምድር
በሳር ወይም ለከብቶች ግጦሽ ተስማሚ በሆነ ተክል የተሸፈነ አካባቢ
ብዙውን ጊዜ ተክሎች የሚገኙበት በከተማ ዙሪያ ሚገኝና የከተማይቱ ይዞታ የሆነ መሬት
ብዙውን ጊዜ ከከተማ የሚያንስ፣ አነስተኛ ማህበረሰብ፡፡
እነዚህ ሁሉ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
በክፍሉ/ምንባቡ ውስጥ የከተሞች እና የነገዶች ቁጥር
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የብንያም ነገድ ገባዖንን ሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"13 ከተሞች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ቡድን ውስጥ እነዚህ ካህናት የሌዊ ትውልድ የሆኑ የቀዓት ልጆች ነበሩ፡፡ ከእነርሱ ከፊሎቹም የአሮን ትውልድ፣ የቀዓት የልጅ ልጆች ነበሩ፡፡ ይህንን እንዴት በኢያሱ 19፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከተሞችን ተቀበሉ/ተሰጧቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ከመሪዎች ፍላጎት ውጭ በዕጣ ምርጫ የማድረግ ዘዴ ብዙውን ጊዜ የሚካሄደው እግዚአብሔር ውጤቱን ይወስን በሚል ሃሳብ ነው፡፡ ይህንን እንዴት በኢያሱ 19፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
የከተሞች ስሞች (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የከተሞቹን ቁጥር ዝርዝር በአጠቃላይ ነው (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የዳን ነገድ ለቀዓት ኤልተቄን ሰጧቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ቡድን ውስጥ እነዚህ ካህናት የሌዊ ትውልድ የሆኑ የቀዓት ልጆች ነበሩ፡፡ ከእነርሱ ከፊሎቹም የአሮን ትውልድ፣ የቀዓት የልጅ ልጆች ነበሩ፡፡ ይህንን ተመሳሳይ ሀረግ በኢያሱ 21፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የከተሞቹን ቁጥር ያመለክታል፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የምናሴ ነገድ እኩሌታ ለቀዓት ነገድ ታዕናክን ሰጧቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የተመዘገቡ ከተሞች ቁጥር (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ቡድን ውስጥ እነዚህ ካህናት የሌዊ ትውልድ የሆኑ የቀዓት ልጆች ነበሩ፡፡ ከእነርሱ ከፊሎቹም የአሮን ትውልድ፣ የቀዓት የልጅ ልጆች ነበሩ፡፡ ይህንን በኢያሱ 21፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የምናሴ ነገድ እኩሌታ፣ ሌሎች የሌዊ ነገዶች ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ጎላንን ተቀበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
የከተሞች ስሞች (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ሰውን ለመግደል ታስቦ ያልተደረገን ግድያ ነው
የከተሞች ቁጥር (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የጌርሶን ነገድ ደግሞ ቂሶንን ተቀበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
የከተሞች ስሞች (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ከአሴር ነገዶች፣ ሚሽአልን ሰጡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከአሴር ነገድ ሚሽአልን ተቀበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የተመዘገቡ/የተዘረዘሩ ከተሞችን ዝርዝር ነው (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የጌርሶን ከንፍታሌም ነገድ ቃዴስን ተቀበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሰው ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጠቅላላው 13 ከተሞች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የተቀሩት ሌዋውያን- የሜራሪ ነገድ- ከዛብሎን ነገድ ዮቅናምን ተቀበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሰው ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የከተሞች ስሞች (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ከተሞቹ በጠቅላላው የተጠቀሱት እንደ ቁጥር ነው፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የሜራሪ ነገዶች ከሮቤል ነገዶች ቦሶርን ተቀበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የከተሞቹን ቁጥር ያመለክታል፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የከተሞች ስሞች (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከጋድ ነገድ ራሞትን ተቀበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የሜራሪ ነገድ ደግሞ ሐሴቦንን ተቀበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በአጠቃላይ 12 ከተሞች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እነዚህን አስራ ሁለት ከተሞች በዕጣ መጣል ተቀበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ከመሪዎች ፍላጎት ውጭ በዕጣ ምርጫ የማድረግ ዘዴ ብዙውን ጊዜ የሚካሄደው እግዚአብሔር ውጤቱን ይወስን በሚል ሃሳብ ነው፡፡ ይህንን እንዴት በኢያሱ 19፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሌዋውያኑ ከተሞቻቸውን ከምድሪቱ መሃል ተቀበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"48 ከተሞች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"መሃላ ሰጠ"
ሃሳቡን ለማጉላት ይህ የተገለጸው በአሉታ ነው፡፡ "እነርሱ ጠላቶቻቸውን ሁሉ አሸነፉ" (ምፀት/ላይዶክስ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "በእጆቻቸው" የሚለው "ከጉልበታቸው ስር አደረጋቸው/አንበረከከላቸው" ማለት ነው፡፡ "ጠላቶቻቸውን ሁሉ እንዲያሸንፉ ሃይል ሰጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት)
ሃሳቡን ለማጉላት ይህ የተገለጸው በአሉታ ነው፡፡ "ያህዌ ለእስራኤል ቤት የተናገረው እያንዳንዱ መልካም ቃል ኪዳን ተፈጸመ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት/ላይዶክስ የሚለውን ይመልከቱ)
የሮቤል ነገድ ሰዎች (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የጋድ ነገድ ሰዎች (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ድምጼ" የሚለው የሚያመለክተው ኢያሱ የተናገራቸውን ነገሮች ነው፡፡ "የተናገርኩትን ሁሉ ታዛችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት)
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከወንድሞቻችሁ ጋር ቆይታችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት/ላይዶክስ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌን የሚታዘዝ ሰው በያህዌ መንገዶች ወይም ጎዳናዎች እንደሄደ ተደርጎ ይነገራል፡፡ "እርሱ ያለውን ነገር ሁሉ መታዘዝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ልብ" እና "ነፍስ" የሚሉት ቃላት እዚህ ስፍራ ላይ ያገለገሉት የሰውን ሁለንተና ለመግለጽ ነው፡፡ "በሙሉ ሃሳባችሁ እና ስሜታችሁ" ወይም "በሁለንተናችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የዮርዳኖስ ወንዝ አጭር ስያሜ ነው
ጠንካራ፣ ከባድ፣ ማግኔት የሚስበው ነገር
ያሸነፈው ሰራዊት ካሸነፈው ህዝብ ዋጋ ያለውን ማናቸውንም ነገር ይወስዳል
"በእጅ" የሚለው ሀረግ ያህዌ ትዕዛዙን ለመስጠት/ለማቅረብ ሙሴን እንደተጠቀመበት የሚገልጽ ፈሊጣ አነጋገር ነው፡፡ "ያህዌ ያዛችሁ ዘንድ ሙሴን ተናገረው/ አዘዘው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የዮርዳኖስ ወንዝ አጭር ስያሜ ነው
ከዮርዳኖስ ወንዝ ባሻገር የሚኖሩ እስራኤላውያን ነገዶች መሰዊያውን ወደ ገነቡበት ከነዓን ይገባሉ፡፡ ይህ ስፍራ የተገለጸው ሌሎች ነገዶች የሚኖሩበት የከነዓን "ፊት " ወይም "መግቢያ" እንደነበረ ተደርጎ ነው፡፡ "ወደ ከነዓን ምድር መግቢያ ላይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የከተማ ስም (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
በሁለት አገራት ወይም ህዝቦች መሃል በጦር ትጥቅ የሚደረግ ግጭት
የወንድ ስም (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
መላው የእስራኤል ህዝብ በአንድነት የተገለጸው በነጠላ ቁጥር አንድ ሰው እንደሆኑ ተደርጎ ነው፡፡ "ሌሎቹ እስራኤላውያን ሁሉ ይጠይቃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ ጥያቄ የቀድሞ ኃጢአታቸው ምን ያህል የከፋ እንደሆነ አጉልቶ ያሳያል፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አስቀድመን በፌጎር እጅግ ክፉ ኃጢአት ሰርተናል!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ በኢያሱ 13፡20 ላይ በተረጎሙት መንገድ ይተርጉሙት፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እስከ አሁን ድረስ በዚያ ኃጢአት ውስጥ እንገኛለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት/ላይዶክስ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ ህዝቡን በኃጢአቱ ለመገሰጽ ውሏል፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ዛሬ ያህዌን ከመከተል መራቅ የለባችሁም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የወንዶች ስሞች ናቸው (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥያቄዎች ህዝቡ ባለፊት ኃጢአቶች ስለደረሰበት ቅጣት ለማስታወስ ውለዋል፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች በዐፍተ ነገር ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "የዛራ ልጅ አካን ለእግዚአብሔር የተለዩ ነገሮችን በመንካት ኃጢአት ሰርቷል፡፡ ደግሞም በዚያ ምክንያት እግዚአብሔር መላውን የእስራኤል ህዝብ ቀጥቷል!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሶስቱ ነገዶች የቀረበባቸው እውነት ላለመሆኑ ሁለት መላምታዊ ሃሳቦችን አቅርበዋል፡፡ ሌሎች አማልክትን ለማምለክ መሰዊያ አላበጁም፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
የሮቤል ነገድ፣ የጋድ እና የምናሴ ነገድ እኩሌታ መልሳቸውን ሰጡ፡፡
ይህ ሶስቱ ነገዶች የሌሎች ነገዶች ልጆች ወደ ፊት ሊያደርጉት ይችላሉ ብለው ያሰቡት መላምታዊ ክስ ነው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ሶስቱ ነገዶች ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀሙት ሊያስወግዱት የሚፈልጉትን ሁኔታ አጉልተው ለማሳየት ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከእስራኤል አምላክ ከያህዌ ጋር አንዳች የላችሁም!" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የሮቤል ነገድ፣ የጋድ እና የምናሴ ነገድ እኩሌታ መልሳቸውን መስጠት ቀጠሉ፡፡
ይህ ሶስቱ ነገዶች የሌሎቹ ነገዶች ልጆች ወደ ፊት ሊያደርጉት ይችላሉ ብለው ያሰቡት የመላምታዊ ክሱ ቀጣይ ነው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የዮርዳኖስ ወንዝ አጭር ስያሜ ነው ስለዚህ የእናንተ ልጆች የእኛን ልጆች ያህዌን ከማምለክ እንዲያቆሙ ሊያደርጉ ይችላሉና ሶስቱ ነገዶች መሰዊያ የገነቡት ለወደፊት ይህ መላምታዊ ሁኔታ እንዳይፈጠር ለማስወገድ ነው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
የሮቤል ነገድ፣ የጋድ እና የምናሴ ነገድ እኩሌታ አሁን መልሳቸውን ሰጡ፡፡
መሰዊያው የተገለጸው ለሶስቱ ነገዶች መብቶች ማስረጃ መስጠት የሚችል ምስክር እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሶስቱ ነገዶች እንዲሆን የማይሹት መላምታዊ ሁኔታ ነው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
"ምንም ክፍል" ወይም "ምንም ርስት"
የሮቤል ነገድ፣ የጋድ እና የምናሴ ነገድ እኩሌታ አሁን መልሳቸውን ሰጥተው አበቁ፡፡
ሶስቱ ነገዶች በቀረበባቸው ክስ በመጪው ዘመን ሊሆንም ላይሆንም ስለሚችለው ያላቸውን መልስ እየሰጡ ነው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
የማመጽ ሃሳብ እንደሌላቸው ይህ ሃሳብ የተገለጸው፣ ከእነርሱ በጣም በሩቅ ስፍራ ላይ እንደሚገኝ ነገር ተደርጎ ነው፡፡ "እኛ በእርግጥ አናምጽም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌን መከተልን ማቆም የተገለጸው እነርሱ ከእርሱ እንደዞሩ ተደርጎ ነው፡፡ "እርሱን መከተል አቆሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"መልዕክቱን ሰሙ" በዐይኖቻቸው ፊት መልካም ነበር እዚህ ስፍራ "በዐይኖቻቸው ፊት" የሚለው "በእነርሱ አስተያየት" ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ለእርሱ የገባችሁትን ቃል ኪዳን ማፍረስ"
እዚህ ስፍራ "የያህዌ እጅ" የሚለው የሚያመለክተው ቅጣትን ነው፡፡ ህዝቡን መጠበቅ የተገለጸው ከእርሱ እጅ እንደ ማዳን ተደርጎ ነው፡፡ "ያህዌ እኛን እንዳይቀጣን ጠብቃችሁናል" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት)
እዚህ ስፍራ "በዐይኖች ፊት ደስ የሚያሰኝ" የሚለው "ተቀባይነት አገኘ" ማለት ነው፡፡ "ህዝቡ የሽማግሌዎቹን ንግግር ተቀበለ"በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በምድሪቱ የሚገኘውን ማናቸውንም ነገር ማጥፋት"
ይህ የሚያመለክተው ሮቤላውያንን እና ጋዳውያንን ነው
መሰዊያው የተነገረው የሶስቱ ነገዶች ማረጋገጫ ምስክር እንደሆነ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለብዙ አመታት የኖረ
ይህ የዮርዳኖስ ወንዝ አጭር ስያሜ ነው
ይህ የሚያመለክተው ፀሐይ የምትጠልቅበትን አቅጣጫ ነው
የሙሴን ትዕዛዛት አለመጠበቅ የተገለጸው ከዚህ መንገድ ወደ ቀኝ ወይም ወደ ግራ ዞር ማለት ተብሎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ከእነርሱ ጋር የቀረበ ወዳጅነት መመስረት 2) ከእነርሱ ጋር በጋብቻ መተሳሰር
መናገር
ይህ የሚያመለክተው የሌሎችን ህዝቦች አማልዕክት ነው
"ያህዌን አጥብቆ መያዝ፡፡" በያህዌ ማመን የተገለጸው እርሱን አጥብቆ እንደመያዝ ተደርጎ ነው፡፡ "በያህዌ ማመንን መቀጠል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እስከ ዛሬ ዘመን ድረስ"
እዚህ ስፍራ "መቆም" የሚለው የሚወክለው በጦርነት ውስጥ ስፍራ/ምድር መያዝን ነው፡፡ "አንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእስራኤልን መላ ህዝብ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እና አንተ የሚለው ቃል ልዩ ልዩ መልኮች የሚሉትን ይመልከቱ)
አንድ ብቻ
"1,000" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የእነዚህን ህዝቦች እምነቶች መቀበል የተገለጸው እነርሱን ጋር አጥብቆ መያዝ ተደርጎ ነው፡፡ "የእነዚህን ህዝቦች እምነቶች መቀበል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"መሰናክል" እና "ወጥመድ" የሚሉት ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ቃላቱ በአንድነት የሚናገሩት ሌሎች ህዝቦች ለእስራኤል ከፍተኛ ችግር እንደሚሆኑ ነው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጋት የሚናገሩት እነዚህ ህዝቦች በእስራኤል ላይ የሚፈጥሩት ችግር የጅራፍ እና የእሾህ ያህል የሚያሰቃያቸው መሆኑን ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ሞቱን ለመናገር ትሁት አገላለጽ ይጠቀማል፡፡ "መሞቴ ነው/ልሞት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ጸያፍ ወይም አስነዋሪ ቃልን ሻል ባለ ቃል መጠቀም)
እዚህ ስፍራ "ልቦች" እና "ነፍሶች" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ቃላቱ በአንድነት ሆነው ጠለቅ ያለ ግላዊ እውቀትን ያጎላሉ፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት የያህዌ ቃል ኪዳኖች ሁሉ መፈጸማቸውን ትኩረት ሰጥተው ይገልጻሉ፡፡ ይህ በአዎንታዊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እያንዳንዱ ቃል ተፈጸመ/እውን ሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ድርብ አሉታ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በቀደመው ቁጥር ውስጥ የተጠቀሰውን ቅጣት አስፈሪነት ያመለክታል
እነዚህ ሁለት ሀረጋት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ሁለተኛው ህዝቡ እንዴት "ሌሎችን አማልክት እንደሚያመልክ" ይገልጻል፡፡" (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ስፍራ "ይነዳል" የሚለው ቃል፣ ልክ እሳት "እንደሚቀጣጠል" ወይም "በመቀጣጠል" እንደሚጀምር፣ ወይም ደረቅ ሳርን/ጭድን ወይም ጭራሮን ማቃጠል መጀመር ቀላል የሆነውን ያህል የያህዌ ቁጣ ለመጀመሩ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ያህዌ በእናንተ መቆጣት ይጀምራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ለነገዶቹ ያደረገው ስብሰባ የተገለጸው ሁሉንም በአንድ ቋት ውስጥ እንዳከማቻቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ኢያሱ መላው የእስራኤል ነገድ ከእርሱ ጋር እንዲገኛኝ ጠየቀ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"መጥተው ከፊት ለፊት ቆሙ" ወይም "ከፊት መጡ"
"ከብዙ አመታት በፊት"
ኢያሱ ያህዌ አስቀድሞ የተናገረውን መናገር ጀመረ፡፡ ጥቅሱ እስከ ቁጥር 13 መጭሻ ድረስ ይቀጥላል፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ያህዌ እርሱ ከህዝቡ ጋር ስላለው ስምምነት የተናገረውን መጥቀሱን ቀጠለ
የቦት ወይም የስፍራ ስም (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ግብጽ ከከነዓን ምድር በአቀማመጥ ዝቅ ያለ ነው፡፡ "ተጓዙ"
ኢያሱ ያህዌ እርሱ ከህዝቡ ጋር ስላለው ስምምነት የተናገረውን መጥቀሱን ቀጠለ፡፡
ያህዌ በቀጣይነት ስለ ቀደሙትና ስለ አሁኖቹ መላ እስራኤላውያን የሚናገሩትን እነዚህን ሁለት ሀረጎች በመለዋወጥ ይናገራል፡፡ "እናንተ" የሚለው ቃል በዚህ ንግግር ውስጥ ሁሉ ብዙ ቁጥር ሲሆን መላውን የእስራኤል ህዝብ ያመለክታል፡፡ (አንተ የሚለውን ቃል መልኮች/ቅርጾች ይመልከቱ)
ኢያሱ ያህዌ እርሱ ከህዝቡ ጋር ስላለው ስምምነት የተናገረውን መጥቀሱን ቀጠለ፡፡
ያህዌ በቀጣይነት ስለ ቀደሙትና ስለ አሁኖቹ መላ እስራኤላውያን የሚናገሩትን እነዚህን ሁለት ሀረጎች በመለዋወጥ ይናገራል፡፡ "እናንተ" የሚለው ቃል በዚህ ንግግር ውስጥ ሁሉ ብዙ ቁጥር ሲሆን መላውን የእስራኤል ህዝብ ያመለክታል፡፡ (አንተ የሚለውን ቃል መልኮች/ቅርጾች ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ቀይ ባህርን ነው
ሰው የማይኖርበት አካባቢ፣ በረሃ
ኢያሱ ያህዌ እርሱ ከህዝቡ ጋር ስላለው ስምምነት የተናገረውን መጥቀሱን/መናገሩን ቀጠለ፡፡
"እናንተ" የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ሲሆን በእዚህ ንግግር ውስጥ ሁሉ መላውን የእስራኤል ህዝብ ይገልጻል፡፡ (አንተ የሚለውን ቃል መልኮች/ቅርጾች ይመልከቱ)
ይህ የዮርዳኖስ ወንዝ አጭር ስያሜ ነው
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚያመለክተው ሃይልን ነው፡፡ "እንድትማርኳቸው አቅም ሆናችሁ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ያህዌ እርሱ ከህዝቡ ጋር ስላለው ስምምነት የተናገረውን መጥቀሱን/መናገሩን ቀጠለ፡፡
የወንዶች ስም (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"እናንተ" የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ሲሆን በእዚህ ንግግር ውስጥ ሁሉ መላውን የእስራኤል ህዝብ ይገልጻል፡፡ (አንተ የሚለውን ቃል መልኮች/ቅርጾች ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚያመለክተው ሃይልን ነው፡፡ "እንድትማርኳቸው አቅም ሆናችሁ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያሱ ያህዌ እርሱ ከህዝቡ ጋር ስላለው ስምምነት የተናገረውን መጥቀሱን/መናገሩን ቀጠለ፡፡
"እናንተ" የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ሲሆን በእዚህ ንግግር ውስጥ ሁሉ መላውን የእስራኤል ህዝብ ይገልጻል፡፡ (አንተ የሚለውን ቃል መልኮች/ቅርጾች ይመልከቱ)
ይህ የዮርዳኖስ ወንዝ አጭር ስያሜ ነው
በአንድነት የምትኖርና በፍጥነት የምትበር ተናዳፊ ትንሽ ነፍሳት፡፡ እዚህ ስፍራ ብዙ "ተርቦች" እንደ አንድ ብቻ ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡
ኢያሱ ያህዌ እርሱ ከህዝቡ ጋር ስላለው ስምምነት የሚናገረውን/የሚጠቅሰውን አጠናቀቀ፡፡
ዐይኖች የሚለው የሚወክለው ማየትን፣ ሲሆን ማየት ደግሞ ሃሳብን ወይም መሻትን ይገልጻል፡፡ "የማትፈልጉ ከሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው በቤቱ የሚኖሩ ቤተሰቦቹን ነው፡፡ "ቤቴ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ህዝቡ ከአባቶቻቸው ጋር እንደነበሩ አድርገው ይናገራሉ፣ ደግሞም "እኛን" እና "እኛ" የሚሉት ቃላት "የእኛ አባቶች" ከሚለው ጋር ለዋውጠው ይጠቀማሉ፡፡ (ተውላጠ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የባርነታቸውን ስፍራ የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ባሮች በነበርንበት አገር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እኛ በውስጣቸው ባለፍንባቸው አገሮች"
ይህ የሚያመለክው እስራኤላውያንን ነው፡፡
እግዚአብሔር ህዝቡ እርሱን ብቻ እንዲያመልከው ይፈልጋል
የያህዌ ቁጣ የተገለጸው እነርሱን እንደሚያጠፋ እስት ሆኖ ነው፡፡ "በእሳት እንደሚያጠፋ እርሱ እናንተን ያጠፋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክው እስራኤላውያንን ነው፡፡
ያህዌን ብቻ ለመታዘዝ መወሰን የሚለው የተነገረው ልባቸውን ወደ እርሱ እንደ ማዞር ተደርጎ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚለው የሚገልጸው መላ ማንነትን ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ፣ "ልብ" ብዙ ቁጥር ነው፤ ምክንያቱም መላውን እስራኤል እንደ አንድ ቡድን ይገልጻል፡፡ የሆነ ሆኖ፣ "የእናንተ" የሚለው ብዙ ቁጥር እንደመሆኑ ይህንን በብዙ ቁጥር መተርጎሙ እጅግ የተሻለ ይሆናል፡፡ "ራሳችሁን ወደ ያህዌ መልሱ" ወይም "ያህዌን ለመታዘዝ ወስኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር፣ ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና አንተ የሚለው ቃል መልኮች/ቅርጾች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክው እስራኤላውያንን ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "መስማት" የሚለው መታዘዝ ማለት ነው፡፡ "እርሱ እንድናደርገው የነገረንን ነገር ሁሉ እንታዘዛለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሙሴ መጽሐፍት ቀጣይ ሊሆን ይችላል፡፡
"በዚያ አኖረው/አደረገው"
ይህ የሚያመለክው እስራኤላውያንን ነው፡፡
ኢያሱ ያስቀመጠው ድንጋይ የተገለጸው የተባለውን ሁሉ እንደሰማ እና የተነገረውን ለመመስከር እንደሚችል ሰው ተደርጎ ነው፡፡ (ሰውኛ የሚለውን ዘይቤ ይመልከቱ)
"ሆናችሁ ባትገኙ"
"የአንድ መቶ አስር አመት ሽማግሌ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የቦታ ስሞች (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኢያሱን መላ ህይወት የሚያመለክት ፈሊጥ ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ከኢያሱ በኋላ የኖሩ"
የዚህን ዐረፍተ ነገር አጀማመር ስርአት መለወጥ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ "የእስራኤል ህዝብ የዮሴፍን አጽም ከግብጽ አውጥተው በሴኬም ቀበሯቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"100 ሰቅል/ገንዘብ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የወንድ ስም (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የቦታ ስም (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
መጽሐፈ መሳፍንት የኢያሱን ታሪክ የሚቀጥል ሲሆን በተጨማሪም የአዲሱ ታሪክ ክፍል ጅማሬም ነው።
ይህ በብሉይ ኪዳን እግዚአብሔር ለሕዝቡ የገለጠው ስሙ ነው። ያህዌን እንዴት መተርጎም እንደሚኖርብህ ለመገንዘብ የትርጉም ቃል ገጽን ተመልከት።
“እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ሳይሆን የእስራኤልን ሕዝብ ነው።
እዚህ ጋ “ይሁዳ” የሚወክለው የይሁዳ ነገድ የሆነውን ሕዝብ ነው። በመጀመሪያ እንዲወጉ እግዚአብሔር እነዚህን ሰዎች ያዛቸዋል። አ.ት፡ “የይሁዳ ሰዎች በመጀመሪያ መውጋት አለባቸው”
“እዩ” ወይም “ስሙ” ወይም “የምነግራችሁን ልብ በሉ”
ይህ ከነዓናውያን ይኖሩበት የነበረውን ምድር ያመለክታል። አ.ት፡ “የከነዓናውያን ምድር”
“እስራኤላውያን ባልንጀሮቻቸውን” ወይም “ዘመዶቻቸውን”
የይሁዳና የስምዖን ነገድ ሰዎች ከተቀሩት እስራኤላውያን ሕዝቦች ጋር በዮርዳኖስ ወንዝ ሸለቆ ሰፍረው ነበር። ለይሁዳ ተሰጥቶት የነበረው ምድር ከሸለቆው በላይ በኩል፣ በኮረብታው ላይ ነበር። አንዳንድ ቋንቋዎች፣ አብዛኛውን ጊዜ ሰዎቹ ወደ ላይ መውጣታቸውን ወይም መውረዳቸውን አያመለክቱም። አ.ት፡ “ከእኛ ጋር ኑ” ወይም “ከእኛ ጋር ሂዱ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ወደ መደበልን … እግዚአብሔር ወደ መደበላችሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“እኛም ደግሞ ከእናንተ ጋር እንሄዳለን” ወይም “በተመሳሳይ እኛም ከእናንተ ጋር እንሄዳለን”
በውስጠ ታዋቂ የስምዖን ሰዎችም ከይሁዳ ሰዎች ጋር ሆነው መዋጋታቸውን ያመለክታል።
“10,000 ያህሉን ገደሉ” ወይም “ብዙ ሕዝብ ገደሉ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“የከነዓናውያንና የፌርዛውያን ወታደሮች” ወይም “ጠላቶች”
በከነዓን ተራራዎች ላይ ያለ አካባቢ። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሰው የከነዓናውያንና የፌርዛውያን ሰራዊት አለቃ ነበር። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እርሱን” የሚያመለክተው በመሠረቱ አዶኒቤዜቅንና ሰራዊቱን ነው። አ.ት፡ “እርሱንና ሰራዊቱን ተዋጓቸው”
“አባረሩት”
“70 ነገሥታት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የእኔ ሰዎች የእጆቻቸውንና የእግሮቻቸውን አውራ ጣቶች እንዲቆርጡ ያዘዝኳቸው” ወይም “የእጅና የእግሮቻቸውን አውራ ጣት የቆረጥናቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ነገሥታት ፍርፋሪ እንዲለቅሙ መገደዳቸው አዶኒቤዜቅ እነዚህን ነገሥታት ምን ያህል እንዳዋረዳቸው ያሳያል። እዚህ ጋ ምግብ “መልቀም” ማለት እንደሚመገቡት ያመለክታል። አ.ት፡ “ከጠረጴዛዬ ስር ፍርፋሪ ይበሉ ነበር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ከተማ” የሚወክለው ሕዝብን ነው። አ.ት፡ “በኢየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩትን ሰዎች እና … አሸነፏቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እርሷ” የሚያመለክተው ከተማን፣ ይኸውም የሚኖሩባትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “የከተማይቱን ሰዎች ወጓቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በሰይፋቸው ጫፍ”። እዚህ ጋ “ሰይፍ” የሚወክለው ወታደሮች በጦርነት ውስጥ የሚጠቀሙበትን ሰይፍና ሌሎች የጦር መሣሪያዎች ነው። አ.ት፡ “በሰይፎቻቸው” ወይም “በጦር መሣሪያዎቻቸው”
ከኢየሩሳሌም በሚጓዙበት ጊዜ “ወረዱ” የሚለውን ቃል መጠቀም የተለመደ ነበር። አ.ት፡ “የይሁዳ ሰዎች ለመዋጋት ሄዱ”
“በደቡባዊው የይሁዳ ምድረ በዳ”
ከተራራ በታች ያሉ ኮረብታዎች ወይም የተራራ ወገብ
ይህ ዳራዊ መረጃ ነው። ይህንን መጽሐፍ በመጀመሪያ ያነበቡ አንዳንድ ሰዎች ምናልባት ቂርያት አርባቅ የሚለውን ሰምተው ይሆናል፣ ነገር ግን እርሱኑ የኬብሮን ከተማ ብለው እንደሚጠሩት አያውቁም ነበር። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ በኬብሮን የሚኖሩ የሦስቱ ከነዓናውያን አለቆች ስም ነው። እያንዳንዱ አለቃ ሰራዊቱን ይወክላል። አ.ት፡ “ሴሲን፣ አኪመን፣ ተላሚና ሰራዊታቸው” (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ደራሲው ምናልባት ይህንን የጻፈው አንባቢዎቹ ከተማይቱን በዳቤር ስም ስለሚያውቋት ይሆናል። እስራኤላውያን በወጓት ጊዜ ግን ቅርያት ሤፍር በመባል ትታወቅ ነበር። አ.ት፡ “ቂርያትሤፍር ተብላ የምትጠራውን” (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
“ባለፈው ዘመን” ወይም “በድሮ ጊዜ”
እዚህ ጋ “ቂርያት ሤፍር” የሚወክለው ሕዝቡን ነው። አ.ት፡ “የቂርያት ሤፍርን ሕዝብ የሚወጋና የሚያሸንፍ ከተማቸውንም የሚወስድ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የካሌብ ሴት ልጅ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ዓክሳ ለጎቶንያል አጥብቃ ነገረችው”
ይህ የሚያሳየው በቁጥር 14 ላይ በጠየቀችው ጊዜ እርሻውን እንደሰጣት ነው። በቁጥር 15 ደግሞ ከእርሻው በተጨማሪ የምንጩን ውሃ ትጠይቀዋለች።
“ውለታ ዋልልኝ” ወይም “ይህንን አድርግልኝ”
ካሌብ ዓክሳን ለጎቶንያል ስለዳረለት ጎቶንያል በማረካት በኔጌብ ከተማ ከእርሱ ጋር ኖረች። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉሙ መብራራት መቻል አለበት። አ.ት፡ “በኔጌብ እንድኖር እስከዳርከኝ ድረስ”
“የሙሴ የሚስቱ አባት”
“ከቄናውያን ሰዎች አንዱ የሆነው አማቱ ወጣ”
“የዘንባባዎቹን ከተማ ትቶ … ወደ ምድረበዳ ወጣ”
ይህ የኢያሪኮ ሌላኛው ስም ነው።
ይህ በከነዓን የሚገኝ የአንድ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ወንድሞች” ማለት በሌላው የእስራኤል ነገድ ውስጥ የሚኖሩ ዘመዶች ማለት ነው።
ይህ በከነዓን የሚገኝ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እስራኤላውያን ጻፋትን ከደመሰሷት በኋላ ስሟን ሔርማ ብለው ቀየሩት። “ሔርማ” ማለት “ፈጽሞ መጥፋት” ማለት ነው። (እና ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ላይ “ከ. . . ጋር” ማለት እግዚአሔር የይሁዳን ሕዝብ ረድቶታል ማለት ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ዛፍ የሌለበት፣ በጣም ሰፊ ለጥ ያለ መሬት
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሙሴ ኬብሮንን ለካሌብ ሰጥቶት ነበር” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የሕዝብ ወገን መሪዎች የሆኑት መላውን ማኅበር ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “የዔናቅ ሦስቱ ወንዶች ልጆቹና ሰዎቻቸው”
ይህ የአንድ ሰው ስም ነው። ዔናቅና ተወላጆቹ በረጅም ቁመታቸው የታወቁ ነበሩ። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“እስካሁን ድረስ”። ይህ የሚያመለክተው መጽሐፈ መሳፍንት የተጻፈበትን ጊዜ ነው።
እዚህ ጋ “ቤት” የሚወክለው ተወላጆችን ነው። ምናሴና ኤፍሬም የዮሴፍ ልጆች ሲሆኑ የ “ዮሴፍ ቤት” የምናሴንና የኤፍሬምን ተወላጆች ሊያመለክት ይችላል። አ.ት፡ “የምናሴና የኤፍሬም ተወላጆች” ወይም “የምናሴና የኤፍሬም ነገድ ሰዎች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ቤቴል” የሚያመለክተው በቤቴል የሚኖሩትን ሰዎች ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በምስጢር መረጃ ለማግኘት
ይህ የዳራው መረጃ ነው። በመጀመሪያ ይህንን መጽሐፍ ያነበቡት ሰዎች ምናልባት ቤቴል ብለው የሚጠሯት ከተማ ሎዛ እንደነበረች አያውቁም ይሆናል። (ዳራዊ መረጃ እና ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
በምስጢር መረጃ የሚያገኙ ሰዎች
እዚህ ጋ “ከተማ” የሚወክለው ሕዝቡን ነው። አ.ት፡ “የከተማይቱን ሰዎች ወጉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በሰይፍ ጫፍ”። “ሰይፍ” እዚህ ጋ የሚወክለው ሰዎች በጦርነት ጊዜ የሚጠቀሙባቸውን ሰይፍና ሌሎች የጦር መሣሪያዎችን ነው። አ.ት፡ “በሰይፎቻቸው” ወይም “በጦር መሣሪያዎቻቸው”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “አምልጥ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
በቤቴል አቅራቢያ፣ በኬጢያውያን ምድር የምትገኘው፣ እንደ አዲስ የተቆረቆረችውና ሰውየው የተዋት ይህች ከተማ በሎዛ ስም ትጠራ ነበር።
“እስካሁን ስሟ ነው”። እዚህ ጋ “እስከ ዛሬ ድረስ” የሚያመለክተው መጽሐፈ መሳፍንት የተጻፈበትን ጊዜ ነው።
እነዚህ የከተሞች ስም ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“መወሰን” በአንድ ነገር ቁርጠኛ አቋም መያዝ ነው። አ.ት፡ “ከነዓናውያን ያችን ምድር ላለመተው ቁርጠኛ አቋም ይዘው ስለነበር”
እዚህ ጋ “እስራኤል” የሚወክለው ሕዝቡን ነው። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ በበረታ ጊዜ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ከነዓናውያን ከባድ ሥራ እንዲሠሩላቸው አስገደዷቸው”
እዚህ ጋ “ኤፍሬም” ማለት የኤፍሬም ነገድ ሰዎች ወይም ወታደር ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በኤፍሬም አካባቢ ከሚገኙ ከተሞች የአንዱ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ዛብሎን” የሚወክለው የዛብሎንን ነገድ ሰዎች ወይም ወታደሮችን ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ በከነዓን ምድር የሚገኙ ከተሞች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ዛብሎን” የሚወክለው የዛብሎንን ነገድ ሰዎች ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“አስቸጋሪ ሥራ”
እዚህ ጋ “አሴር” የሚወክለው የአሴርን ነገድ ሰዎች ወይም ወታደሮች ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ በከነዓን ምድር የሚገኙ ከተሞች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የንፍታሌም ሰዎች የቤት ሳሚስንና የቤት ዓናትን ሰዎች እንደ ባሪያ እንዲሠሩላቸው አስገደዷቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ከመውረድ አስቆሟቸው”
ዛፍ የሌለበት በጣም ለጥ ያለ ሰፊ መሬት
ይህ የኤሎን ከተማ የተሠራበት ረጅም ኮረብታ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“የዮሴፍ ተወላጅ የሆነው ነገድ ሕዝብ ብርቱ ሠራዊት ስለነበራቸው ድል ሊያደርጓቸው ችለዋል”
እዚህ ጋ “ቤት” የሚወክለው ተወላጆችን ነው። ምናሴና ኤፍሬም የዮሴፍ ልጆች ሲሆኑ የ“ዮሴፍ ቤት” የምናሴንና የኤፍሬምን ተወላጆች ሊያመለክት ይችላል። አ.ት፡ “የምናሴና የኤፍሬም ተወላጆች” ወይም “የምናሴና የኤፍሬም ነገድ ሰዎች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከሙት ባህር በደቡብ ምዕራብ በኩል የሚገኝ መተላለፊያ ነበር። “የጊንጥ መተላለፊያ” በመባልም ይጠራል። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “እግዚአብሔርን የሚወክል መልአክ” ወይም 2) “እግዚአብሔርን የሚያገለግል መልዕከተኛ” ወይም 3) መልአክ መስሎ ከሰው ጋር የተነጋገረውን እግዚአብሔርን ራሱን ያመለክት ይሆናል የሚሉት ናቸው።
“ጌልገላን ትቶ ወደ ቦኪም ሄደ”
መልአኩ ሕዝቡን ከገሰጻቸው በኋላ እስራኤላውያን ለዚህ ስፍራ በ2፡5 ላይ የሰጡት ስም ይህ ነው። “ቦኪም” ማለት “ማልቀስ” ማለት ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
የእግዚአብሔር መልአክ ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩ ግልጽ ነው።
“ከግብፅ መራችሁ”
“ቅድም አያቶቻችሁ” ወይም “የቀድሞ አባቶቻችሁ”
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “አደርግላችኋለሁ ያልሁትን እንዳላደርግ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ድምፅ” እዚህ ጋ የሚወክለው እግዚአብሔር የተናገረውን ነው። አ.ት፡ “ትዕዛዞቼን አልጠበቃችሁም” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ጥያቄ የተጠየቀው የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔርን እንዳልታዘዙና በዚህም ምክንያት መከራ እንደሚደርስባቸው እንዲገነዘቡ ነው። አ.ት፡ “የከፋ ነገር አድርጋችኋል” (መልስ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ ነው። ይህ ቀጥታ የሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ተቆጥሮ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “…ወጥመድ እንደማልሆንባችሁ አሁን እነግራችኋለሁ”
ከነዓናውያን እስራኤላውያንን ማስቸገራቸው ለእስራኤላውያን የጎን ውጋት እንደሚሆኑባቸው ተነግሯል። አ.ት፡ “መከራ ያመጡባችኋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እስከ 7 ሴንቲ ሜትር የሚረዝምና ከአንዳንድ እጽዋት ጋር አብሮ የሚበቅል ትናንሽ የሚወጉ ነገሮች ያሉበት እንጨት
እስራኤላውያኑ የከነዓናውያንን አማልክት ማምለካቸው ልክ አደን የሚያድን ሰው ያጠመደው ወጥመድ እንስሳውን ይዞ ለሞት እንደሚዳርገው ሁሉ ሐሰተኞቹ አማልክት አጥፊዎቻቸው እንደሚሆኑ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በብዙ ዕንባ አለቀሱ”
እዚህ ጋ “አሁን” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ዋነኛው ታሪክ የተገታበትን ለመለየት ነው። እዚህ ላይ ከኢያሱ በኋላ የነበረው ትውልድ እንዴት ኃጢአትን እንደ ሠሩና ሐሰተኞች አማልክትን እንዳመለኩ፣ እግዚአብሔር እንደቀጣቸው ሆኖም እንዲታደጓቸው መሳፍንትን እንደላከላቸው ተራኪው ጠቅለል ያለ ማብራሪያ መስጠት ይጀምራል። ይህ ማጠቃለያ የሚያበቃው በ2፡23 ላይ ነው።
በ1፡1-2፡5 ላይ ያለው ሁነት የተፈጸመው ከኢያሱ ሞት በኋላ ነው። ይህ በኢያሱ መጽሐፍ መጨረሻ የተፈጸሙት ሁነቶች በድጋሚ የታሰቡበት ነው።
ይህ አገላለጽ በይበልጥ ግልጽ መሆን ይችላል። አ.ት፡ “ እግዚአብሔር ወደ ሰጣቸው ስፍራ”
ይህ ማለት አንድ ሰው የኖረበት ጊዜ ማለት ነው። አ.ት፡ “ዕድሜውን ሙሉ”
ይህ ማለት የሙሴን ሕግ ከማስጠበቅ አንጻር በማኅበራዊ ፍትሕና ሀይማኖታዊ ጉዳዮች ላይ እስራኤላውያንን ሲረዱ የነበሩ ሰዎች ናቸው።
ይህ ማለት ከሌላው የበለጠ ዓመት መኖር ነው። አ.ት፡ “እርሱ ከኖረው የበለጠ ኖረዋል”
ይህ የአንድ ሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“አንድ መቶ አሥር ዓመት ዕድሜው ላይ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ወደ ሰጠው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በምድሪቱ ላይ የአንድ አካባቢ ስም ነው።
ይህ የአንድ ተራራ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ደግሞም ወደ አባቶቻቸው ተሰብስበው ነበር” የሚለው ሐረግ የዚያ ትውልድ ሰዎች ሲሞቱ ከእነርሱ በፊት የሞቱት አባቶቻቸው ወዳሉበት ወደዚያው ስፍራ ነፍሶቻቸው ሄዷል ማለት ነው። መሞታቸውን በትህትና የመግለጽ መንገድ ነው።
ይህ ማለት የአንድ ሰው ወይም የአንድ ሕዝብ ወገን የሆኑ አያቶች ማለት ነው።
“ዕድሜው ገፋ” ወይም “ሸመገለ”
እዚህ ጋ “የማያውቅ” ማለት የቀደመው ትውልድ ያውቅ እንደ ነበረ እግዚአብሔር ወይም የእርሱ ኃይል በሕይወታቸው የሚሠራውን ያልተለማመዱ ማለት ነው።
የእግዚአብሔር ፊት የሚወክለው ፍርዱን ወይም ምዘናውን ነው። አ.ት፡ “በእግዚአብሔር ፍርድ ክፉ የሆነውን” ወይም “እግዚአብሔር ክፉ ነው ያለውን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የበኣል ብዙ ቁጥር ነው። “በኣል” የአንድ ሐሰተኛ አምላክ ስም ሆኖ ሳለ ቃሉ አብዛኛውን ጊዜ ከበኣል ጋር ለሚመለኩ ለሌሎች የተለያየዩ አማልክትም ጥቅም ላይ ውሏል። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ከእንግዲህ እግዚአብሔርን የማይታዘዙ እስራኤላውያን፣ በአካል ከእርሱ እንደተነጠሉና እንደተዉት ተቆጥሮ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“አያቶቻቸው” ወይም “የቀደሙት አባቶቻቸው”
የእስራኤላውያኑ ሐሰተኞች አማልክትን ማምለክ መጀመር እስራኤላውያን ሐሰተኞች አማልክትን ተከትለው እንደሄዱ ተቆጥሮ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአምልኮትና ለአንድ ሰው አክብሮትን የመስጠት ተግባር ነው።
“እግዚአብሔር እንዲቆጣ አስደረጉት”
ይህ የአስታሮት ብዙ ቁጥር ሲሆን በተለያዩ ቅርጾች የምትመለክ እንስት አምላክ ናት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
የእግዚአብሔር ቁጣ እንደ እሳት እንደሚቃጠል ተገልጿል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በእስራኤል ሕዝብ ላይ በጣም ተቆጣ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ወራሪዎች ሀብታቸውን እንዲቀሟቸው ተዋቸው”
ጠላቶች እስራኤላውያኑን እንደ ባሪያ አድርገው እንዲወስዷቸው እግዚአብሔር መፍቀዱ ለባርነት ሸጣቸው ተብሎ ተነግሯል። “ለተገዙላቸው” የሚለው ቃል በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እርሱ፣ ጠላቶቻቸው ድል እንዲያደርጓቸውና ባሪያ አድርገው እንዲወስዷቸው፣ ከእንግዲህም ብርቱዎቹን ጠላቶቻቸውን መቋቋም እንዳይችሉ ፈቀደ”። (ዘይቤአዊ አነጋገር፣ አድራጊና ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው የእግዚአብሔርን እጅ ነው። አ.ት፡ “ያሸንፏቸው ዘንድ እግዚአብሔር ጠላቶቻቸውን ረዳቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እጅግ ተሠቃይተው ነበር”
እግዚአብሔር እንዲፈርዱ ሰዎችን መሾሙ ሰዎችን እንዳነሣቸው ወይም ብድግ እንዳደረጋቸው ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚያመለክተው ኃይልን ነው። አ.ት፡ “ከጠላቶቻቸው ኃይል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መሳፍንታቸውን አልታዘዙም”
የሕዝቡ እግዚአብሔርን ከድቶ ሌሎች አማልክትን ማምለክ እንደ ሴተኛ አዳሪ እንዲቆጠሩ ማስደረጉ ተነግሯል። አ.ት፡ “ሐሰተኛ አማልክትን በማምለክ ከዱት”
ሕዝቡ እግዚአብሔርን እንዳመለኩ እንደ ቀድሞ አባቶቻቸው ያለማድረጋቸው፣ ከአባቶቻቸው መንገድ ተመልሰው በሌላ አቅጣጫ እንደሄዱ እንዲነገርላቸው ሆኗል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ቅድመ አያቶቻቸው” ወይም “የቀድሞ አባቶቻቸው”
እግዚአብሔር እንዲፈርዱ ሰዎችን መሾሙ ሰዎችን እንዳነሣቸው ወይም ብድግ እንዳደረጋቸው ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እነርሱ” የሚለው ቃል እስራኤላውያንን ያመለክታል።
እዚህ ጋ “እጅ” እስራኤልን የሚጎዱበትን የጠላትን ኃይል ያመለክታል። አ.ት፡ “የጠላቶቻቸውን ኃይል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መስፍኑ በሕይወት እስከ ኖረ ድረስ”
ለአንድ ሰው ወይም ለአንድ ነገር የርኅራኄ መኖር
አንድ ሰው ከመከራው የተነሣ የሚጮኸው ጩኸት፣ እስራኤላውያኑ በመከራቸው ጊዜ ስቃያቸውን ለመግለጽ ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “በተሠቃዩ ጊዜ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቡ ለእግዚአብሔር ከቶ ያለመታዘዛቸው በአካል ከእግዚአብሔር እንደ ተለዩ ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ቅድመ አያቶቻቸው” ወይም “የቀድሞ አባቶቻቸው”
የእስራኤላውያን ሌሎች አማልክትን ማምለክ ከሌሎች አማልክት ኋላ እየተራመዱ እንደሄዱ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ሌሎች አማልክትን አገለገሉ፣ ሰገዱላቸውም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ክፉ ነገር ማድረጋቸውንና እልኸኛ መሆናቸውን ለማቆም እምቢ አሉ”። ይህ በአዎንታዊ አገላለጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ክፉ ነገር ማድረጋቸውንና እልኸኝነታቸውን ቀጠሉ”
የእግዚአብሔር ቁጣ እንደ እሳት እንደ ነደደ ተገልጿል። ይህንን በመሳፍንት 2፡14 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
እዚህ ጋ “ሕዝብ” የሚወክለው ሰዎቹን ነው። አ.ት፡ “እነዚህ ሰዎች ተላልፈዋል” ወይም “እስራኤላውያኑ ተላልፈዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ ይህ የሚያመለክተው የአንድ ሰው ወይም የአንድ ሕዝብ ወገን የሆኑ አያቶችን ነው።
እዚህ ጋ “ድምፅ” የሚወክለው እግዚአብሔር የተናገረውን ነው። አ.ት፡ “እኔ ያዘዝኳቸውን አልታዘዙም” ወይም “አልታዘዙኝም”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሕዝቦች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከእስራኤል በፊት በከነዓን ይኖሩ የነበሩትን የሕዝብ ወገን ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሰዎች እንዲኖሩት ወይም እንዲያደርጉት እግዚአብሔር የሚፈልገው ሕይወት እንደ መንገድ ወይም ጎዳና ተደርጎ ተነግሯል። እግዚአብሔርን የሚታዘዝ ሰው በመንገዱ ላይ እየሄደ እንዳለ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚሉት አንድ ነገር ስለሆነ መጣመር ይችላሉ። አ.ት፡ “ኢያሱ ፈጥኖ እንዲያሸንፋቸውና እንዲያስወጣቸው አላደረገም”
እዚህ ጋ “እጅ” ኃይልን የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን “ኢያሱ” ራሱንና ሰራዊቱን ይወክላል። አ.ት፡ “በኢያሱና በሰራዊቱ ኃይል ሥር” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አሁን” የሚለው ቃል የታሪኩን አዲስ ክፍል ይጀምራል።
ይህ ተራኪው በ3፡3 የሚዘረዝራቸውን የሕዝብ ወገኖች ያመለክታል።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በከነዓን በየትኛውም ጦርነት ያልተዋጉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከዋናው የታሪክ መስመር ይነጠላል። እግዚአብሔር አንዳንድ የሕዝብ ወገኖችን ለምን በከነዓን እንዳስቀራቸው ተራኪው ዳራዊ መረጃ ይሰጣል። አ.ት፡ “ቀድሞ በጦርነት ያልተዋጉ ወጣቶችን እንዴት መዋጋት እንዳለባቸው ለማስተማር እግዚአብሔር በእስራኤላውያን መካከል ሕዝቦች እንዲቀሩ አደረገ” (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ አምስት ነገሥታት ራሳቸውንና ሕዝባቸውን ይወክላሉ። አ.ት፡ “አምስቱ ነገሥታትና ሕዝቦቻቸው”
ይህ በእስራኤል ረጅሙ ተራራ ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በሰሜናዊ የከነዓን ወሰን የሚገኝ የቦታ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እነዚህን ሕዝቦች በከነዓን አስቀራቸው” ወይም “እነዚህ ሕዝቦች በከነዓን መኖራቸውን እንዲቀጥሉ እግዚአብሔር ፈቀደላቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“እንደ መንገድ”
“እነርሱ” እና “የእነርሱ” የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው።
“እግዚአብሔር የሰጣቸውን ትዕዛዝ”
የእግዚአብሔር ፊት የሚወክለው የእግዚአብሔርን ፍርድ ወይም ምዘና ነው። ይህንን በመሳፍንት 2፡11 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በእግዚአብሔር ፍርድ ክፉ የሆነውን” ወይም “እግዚአብሔር ክፉ ያለውን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ረሱ” ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ “መታዘዛቸውን አቆሙ” የሚል ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የእግዚአብሔር በጣም መቆጣት በሚቀጣጠል እሳት ተመስሎ ተነግሯል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በጣም ተቆጣ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእስራኤል ሕዝብ እንዲሸነፍ መፍቀዱ እግዚአብሔር ለኩስርስቴም እንደ ሸጣቸው ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “ኩስርስቴምና ሰራዊቱ ድል እንዲያደርጋቸው ፈቀደላቸው”
እዚህ ጋ “እጅ” በፈሊጣዊ አነጋገር የሚወክለው ኃይልን ወይም መቆጣጠርን ነው። በተጨማሪም “ኩስርስቴም” ራሱንና ሰራዊቱን የሚወክል ተምሳሌት ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንድ ሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንድ ሀገር ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር አንድ የተለየ ሥራ እንዲሠራለት አንዱን መሾሙ ከተቀመጠበት እንዳስነሣው ወይም ብድግ እንዳደረገው ተቆጥሮ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእነዚህን ሰዎች ስም በመሳፍንት 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
ይህ ማለት ታላቅ መሪ ለመሆን የሚያስፈልገው ብቃት እንዲኖረውና እንዲያጎለብተው እግዚአብሔር ጎቶንያልን ረዳው ማለት ነው።
እዚህ ጋ “ፈረደ” ማለት የእስራኤልን ሕዝብ መራቸው ማለት ነው።
በዚህ አባባል ውስጥ “እርሱ” የሚያመለክተው ጎቶንያልን ራሱንና የእስራኤልን ሰራዊት ነው። አ.ት፡ “ጎቶንያልና የእስራኤል ወታደሮች ከኩስርስቴም ሰራዊት ጋር ለመዋጋት ሄዱ”
እዚህ ጋ “ኩስርስቴም” የራሱን ሰራዊት ይወክላል። አ.ት፡ “የእስራኤል ሰራዊት የአራም ንጉሥ የኩስርስቴምን ሰራዊት ድል እንዲያደርግ እግዚአብሔር ረዳቸው”
እዚህ ጋ “እጅ” ሰራዊትን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የጎቶንያል ሰራዊት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ምድሪቱ” ጥቅም ላይ የዋለው በምድሪቱ የሚኖሩትን ሰዎች ለማመልከት ነው። አ.ት፡ “ሕዝቡ በሰላም ኖሩ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“40 ዓመት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
የእግዚአብሔር ፊት የሚወክለው የእግዚአብሔርን ፍርድ ወይም ምዘና ነው። ይህንን በመሳፍንት 2፡11 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በእግዚአብሔር ፍርድ ክፉ የሆነውን” ወይም “እግዚአብሔር ክፉ ያለውን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ብርታት” እንደ ቅጽል ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የሞዓብን ንጉሥ ዔግሎንን አበረታው” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የሞዓብ ንጉሥ ዔግሎን” የሚወክለው ራሱንና ሰራዊቱን ነው። አ.ት፡ “የእስራኤልን ሰራዊት በሚወጉበት ጊዜ ለሞዓብ ንጉሥ ለዔግሎንና ለወታደሮቹ”
ይህ የንጉሥ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሌላው የኢያሪኮ ስም ነው። ይህንን በመሳፍንት 1፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“18 ዓመት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት በሩቅ ወዳለ ወደሌላው መጣራት ወይም ከፍ ባለ ድምፅ መናገር ማለት ነው። ደግሞም አንድ ሰው፣ በተለይም እግዚአብሔር እንዲረዳ መጠየቅ ሊሆንም ይችላል።
እግዚአብሔር አንድ የተለየ ሥራ እንዲሠራለት አንዱን መሾሙ ሰውየውን ከተቀመጠበት እንዳስነሣው ወይም ብድግ እንዳደረገው ተቆጥሮ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ናዖድ በግራ እጁ በተሻለ ሁኔታ ሰይፍ መያዝ ይችል ነበር።
ዘመናዊ የርዝመት መለኪያ መጠቀም የሚያስፈልግ ከሆነ ይህንን ለማድረግ ሁለት መንገዶች አሉ። አ.ት፡ “46 ሴንቲ ሜትር” ወይም “ግማሽ ሜትር ገደማ” (ርቀት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚለውን ተመልከት)
“በቀኝ መታጠቂያው በኩል በልብሱ ስር ታጠቀው”
በወገብና በጉልበት መካከል ያለ የእግር ክፍል
እዚህ ጋ “በዚህ ጊዜ” ጥቅም ላይ የዋለው ዋናው የታሪኩ መስመር መቆሙን ምልክት ለማድረግ ነው። እዚህ ጋ ተራኪው ስለ ዔግሎን ዳራዊ መረጃ ይሰጣል። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች የተቀረጹ ምስሎች ወደ ሠሩበት ወደ ጌልጌላ አቅራቢያ በደረሰ ጊዜ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከዝቅተኛው ቀጥሎ ወደ ላይ ያለ ክፍል ሲሆን ለማረፊያነትና በቀኑ ሞቃታማ ሰዓት ቀዝቀዝ ብሎአቸው የሚቆዩበት ክፍል ነው።
መቆም፣ የእርሱን መልዕክት በማድመጥ እግዚአብሔርን የማክበር ምልክት ነው።
“የሰይፉ ስለት መጨረሻ በጀርባው በኩል ወጣ”
ጣሪያው የተሸፈነና ግድግዳው አጠር ያለ ውጫዊ ክፍል
ይህ ስለሚጸዳዳ ሰው የሚነገር የትህትና አነጋገር ነው።
አንዳች ችግር ተፈጥሮ እንደሆነና የንጉሡን የግል ክፍሉን መክፈትም ቢሆን የእነርሱ ተግባር እንደሚሆን በማሰብ ሲጨነቁ ቆዩ።
“ቁልፍ ወስደው በሮቹን ከፈቷቸው”
ይህ የሚነግረን አገልጋዮቹ የላይኛውን ክፍል በሮች በመክፈት ንጉሡ ሞቶ ሳያገኙት በፊት የሆነውን ነገር ነው። አ.ት፡ “አገልጋዮቹ ከላይኛው ክፍል ውጪ በመጠበቅ ላይ እያሉ … ናዖድ አመለጠ”
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በይበልጥ ግልጽ መሆን ይችላል። አ.ት፡ “ወደ ሴርታይም በደረሰ ጊዜ”
እስራኤላውያን ጠላቶቻቸውን እንዲያሸንፉ እግዚአብሔር መርዳቱ እግዚአብሔር ከጠላቶቻቸው ጋር ተዋግቶ ድል እንደሚያደርግ ጦረኛ ተቆጥሮ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መሻገሪያዎቹን መቆጣጠር ቻሉ”
ጥልቀት የሌለውና በቀላሉ ሊሻገሩት የሚቻል የወንዝ አካባቢ
“ማንም እንዳይሻገር ከለከሉ”
“10,000 ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“የሚችሉ ሰዎች” ወይም “በሚገባ መዋጋት የሚችሉ ሰዎች”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የእስራኤል ወታደሮች ሞዓባውያንን ድል አደረጓቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ጉልበት” የሚወክለው የእስራኤልን ሰራዊት ነው።
እዚህ ጋ “ምድር” የሚወክለው ሕዝብን ነው። አ.ት፡ “እስራኤላውያን በሰላም ኖሩ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“80 ዓመት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እስራኤላውያን ነገሥታት ሳይኖሯቸው በፊት፣ ወደ ተስፋይቱ ምድር ከገቡ በኋላ፣ በችግራቸው ጊዜ እንዲመሯቸው እግዚአብሔር መሳፍንትን ሾመላቸው። መሳፍንት አብዛኛውን ጊዜ እስራኤላውያንን ከጠላቶቻቸው ይታደጓቸው ነበር።
የአንድ ሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
የአንድ ሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ስድስት መቶ ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
በበሬ የሚያርሱ ገበሬዎች በሬዎቹ ወደ ፊት እንዲሄዱላቸው ለመምታት ሹልነት ያለው በትር ይጠቀሙ ነበር። አ.ት፡ “በሬዎቹን ለመንዳት የሚጠቀሙበት በትር” ወይም “በሬዎችን መምሪያ በትር”
“አደጋ” የሚለው ቃል የእስራኤልን ሕዝብ ለመጉዳት የሞከሩ ጠላቶቻቸውን ያመለክታል። አ.ት፡ “እርሱም ደግሞ የእስራኤልን ሕዝብ ከጠላቶቻቸው አዳናቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የዚህን ሰው ስም በመሳፍንት 3፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የእግዚአብሔር ፊት የሚወክለው የእግዚአብሔርን ፍርድ ወይም ምዘና ነው። ይህንን በመሳፍንት 2፡11 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በእግዚአብሔር ፍርድ ክፉ የሆነውን” ወይም “እግዚአብሔር ክፉ ያለውን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚያመለክተው በእስራኤል ላይ የበረታውን የኢያቢስን ኃይል ነው። እግዚአብሔር ለኢያቢስ ኃይል ለመስጠት መወሰኑ እርሱ ሕዝቡን ለኢያቢስ እንደሸጣቸው ተነግሯል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በከነዓን ንጉሥ በኢያቢስ ኃይል እንዲሸነፉ ፈቀደ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የወንዶቹ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የከተሞች ወይም የቦታ ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“900 የብረት ሠረገላዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“20 ዓመት”
ይህ ቃል ዋነኛውን የታሪክ መስመር ለማቆም ምልክት ሆኖ ጥቅም ላይ ውሏል። እዚህ ጋ ተራኪው ስለ ዲቦራ ዳራዊ መረጃ ይናገራል። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንዲት ሴት ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንድ ሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር እስራኤላውያንን በመከራቸው ጊዜ የሚመሯቸው መሳፍንትን ሾመላቸው። አብዛኛውን ጊዜ መሳፍንቱ ከጠላቶቻቸው ያድኗቸው ነበር።
ይህ ዛፍ በዲቦራ ስም ተጠርቷል።
እነዚህ የወንዶቹ ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንድ ተራራ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“10,000 ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እኔ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል።
እዚህ ጋ “ሲሣራ” ራሱንና ሰራዊቱን ይወክላል። አ.ት፡ “ሲሣራንና ሰራዊቱን አወጣለሁ”
ሰዎች ከምቹ ስፍራቸው ወጥተው እንዲመጡ ማድረግ
የእነዚህን ወንዶች ስም በመሳፍንት 4፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት
ይህ የወንዝ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
የዚህን ሰውዬ ስም በመሳፍንት 4፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
ባርቅ የሚያደርገው ምርጫ የሚጓዝበትን መንገድ እንደ መምረጥ ተቆጥሯል። “ክብር”ም ለአንድ ተጓዥ እንደ መዳረሻ ተቆጥሮለታል። አ.ት፡ “በምታደርገው ነገር ማንም አያከብርህም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚያመለክተው እርሱን ለመግደል ያላትን ኃይል ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሲሣራን ሴት እንድታሸንፈው ያደርጋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የዚህን ሰውዬ ስም በመሳፍንት 4፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የዚህችን ሴት ስም በመሳፍንት 4፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ቃል ዋነኛውን የታሪክ መስመር ለማቆም ምልክት ሆኖ ጥቅም ላይ ውሏል። እዚህ ጋ ተራኪው ስለ ቄናዊው ሔቤር ዳራዊ መረጃ ይናገራል። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በመሳፍንት 1፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
“የሙሴ የሚስቱ አባት”
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እነርሱ” የሚለው ቃል በተለየ ሁኔታ ማንንም አይገልጽም። አ.ት፡ “አንድ ሰው ለሲሣራ ሲነግረው”
የዚህን ሰውዬ ስም በመሳፍንት 4፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 4፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
እዚህ ጋ “ሠረገላዎች” የሚወክሉት ሠረገላዎቹን የሚነዱ ወታደሮችን ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“900 የብረት ሠረገላዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
የዚህችን ከተማ ስም በመሳፍንት 4፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህንን በመሳፍንት 4፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ዲቦራ ስለ ድሉ እርግጠኛ ስለ ነበረች ባርቅ አስቀድሞ ጦርነቱን እንዳሸነፈ አድርጋ ትናገራለች። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ድልን ይሰጥሃል”
የሚዋጉት ከእግዚአብሔር ጋር ወግነው መሆኑን ባርቅን ለማስታወስ ዲቦራ ይህንን ጥያቄ ትጠይቃለች። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እንደሚመራህ አስታውስ” (መልስ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ከ10,000 ጋር” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“እግዚአብሔር፣ ሲሣራን፣ ሠረገላዎቹንና ሰራዊቱን ሁሉ በአግባቡ ማሰብ እንዳይችሉ አደረጋቸው” ወይም “እግዚአብሔር፣ ሲሣራ፣ ሠረገላዎቹና ሰራዊቱ ሁሉ እንዲደነግጡ አደረጋቸው”
እዚህ ጋ “ሠረገላዎቹ” የሚለው ቃል ሠረገላዎቹን የሚነዱትን ወታደሮች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ሠረገላዎቹን የሚነዱት ሰዎች ሁሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ባርቅ” የሚወክለው ራሱንና ሰራዊቱን ነው። አ.ት፡ “ባርቅና ወታደሮቹ አሳደዱ”
ይህንን በመሳፍንት 4፡2 ላይ በተረጎምክበት በዚያው መልክ ተርጉመው።
እዚህ ጋ “ሰይፍ” የሚወክለው ወታደሮች በጦርነት ላይ የሚጠቀሙባቸውን ሰይፍና ሌሎች የጦር መሣሪያዎች ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ባርቅና ወታደሮቹ የሲሣራን ወታደሮች በሙሉ በሰይፍ ገደሏቸው”
እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 4፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
በፈረስ ወይም በሠረገላ ከመጋለብ ይልቅ በእግሩ መሮጡ ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንዲት ሴት ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
የዚህን ሰውዬ ስም በመሳፍንት 4፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህንን በመሳፍንት 1፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ማለት ከሚደረገው ጉዞ ለማረፍ የሚደረግ የመንገድ ለውጥ ነው። አ.ት፡ “ወዲህ ና”
ከሱፍ ወይም ከእንስሳት ቆዳ የሚሠራና በመኝታ ጊዜ ሙቀት እንዲሰጥ የሚለበስ ሰፊ የአካል መሸፈኛ ነው።
“ሲሣራ ለኢያኤል ተናገራት”
የድንኳኑን ማዕዘን ከምድር ጋር እንዲያያይዝ እንደ ትልቅ መንጠቆ በመዶሻ የሚመታ የሾለ እንጨት ወይም ብረት
የድንኳኑን ካስማ ወደ መሬት ለማጥለቅ ክብደት ካለው እንጨት የሚሠራ መምቻ
አንድ ሰው ጥልቀት ካለው ጉድጓድ ውስጥ በቀላሉ መውጣት እንደማይችል ሁሉ ጥልቅ እንቅልፍ ውስጥ ያለ ሰውም በቀላሉ አይነቃም። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ባርቅ ያባርረው ነበር” ወይም “ባርቅ ይከተለው ነበር”
እግዚአብሔር እስራኤላውያኑ ኢያቢስንና ሰራዊቱን እንዲያሸንፏቸው ማድረጉ የእስራኤል ሕዝብ እያዩ እግዚአብሔር ራሱ ኢያቢስን ድል እንዳደረጋቸው ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ወታደራዊ ኃይል”
እዚህ ጋ “እርሱ” የሚያመለክተው ራሱንና ሰራዊቱን የሚወክለውን ኢያቢስን ነው። አ.ት፡ “ኢያቢስንና ሰራዊቱን ደመሰሱ”
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም በይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል። አ.ት፡ “እስራኤላውያን የንጉሥ ኢያቢስን ሰራዊት ድል ባደረጉበት ቀን”
ይህንን ስም በመሳፍንት 4፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 4፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
“ሰዎቹ ለመዋጋት በተስማሙ ጊዜ”
ዲቦራና ባርቅ፣ ነገሥታትና መሪዎች እዚያ ተገኝተው መዝሙሩን ይሰሙ ይመስል ይናገራሉ።
ይህ የሚያመለክተው በጥቅሉ ነገሥታትንና መሪዎችን እንጂ የተለዩ ነገሥታትን ወይም መሪዎችን አይደለም።
ይህ እስራኤላውያን በከነዓን የሚኖሩትን ድል ለማድረግ ኤዶምን ትተው የተነሡበትን ጊዜ ያመለክታል። እግዚአብሔር፣ ሕዝቡ የከነዓንን ሰዎች ድል እንዲያደርጓቸው ማብቃቱ እርሱ የእስራኤልን ሰራዊት እንደሚመራቸው ጦረኛ ተደርጎ እንዲነገርለት ሆኗል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሴይር በእስራኤልና በኤዶም ምድር ድንበር ላይ የሚገኝ ተራራ ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ የምድር መናወጥንና ማዕበልን እንደሚፈጥር በመግለጽ ለእግዚአብሔር ኃይል አጽንዖት የሚሰጥ ሥነ ግጥማዊ ቋንቋ ነው ወይም 2) እስራኤላውያኑ በሚወጓቸው ጊዜ የከነዓን ሰዎች መፍራታቸው ሰማይና ምድር እንደተንቀጠቀጡ ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔርን በጣም በመፍራታቸው ተራሮች መንቀጥቀጣቸውን ለማሳየት፣ ምናልባት የምድር መናወጥን ያመለክት ይሆናል። አ.ት፡ “ተራሮች በፍርሃት ተርበደበዱ”
እዚህ ጋ “ፊት” የእግዚአብሔርን ሀልዎት ያመለክታል። አ.ት፡ “በእግዚአብሔር ሀልዎት ፊት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሴና እስራኤል በሲና ተራራ በነበሩ ጊዜ ተንቀጥቅጦ ነበር። አ.ት፡ “ከዓመታት በፊት የሲና ተራራ እንኳን ተንቀጥቅጧል”
“በ… የሕይወት ዘመን”
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው። ሰሜጋርና ዓናትን በመሳፍንት 3፡31 ላይ እንዲሁም ኢያዔልን በመሳፍንት 4፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ሰሜጋርንና የኖረበትን ዘመን መለየት እንዲቻል ለመርዳት የሰሜጋር አባት ተጠቅሷል። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር የሚችል ሲሆን መንገዶቹ የተተዉበትን ምክንያት ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። አ.ት፡ “የእስራኤልን ጠላቶች ስለ ፈሩ ሰዎች አውራ ጎዳናዎቹን መጠቀም አቆሙ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ፣ የሚለውን ተመልከት)
ዲቦራ ለትናንሽ ልጆች እንክብካቤ እንደምታደርግ እናት በእስራኤል ላይ መሪ ስለ መሆኗ ትናገራለች። አ.ት፡ “እኔ ዲቦራ መምራት ጀምሬአለሁ - እናት ልጆችዋን እንደምትንከባከብ እስራኤላውያንን እንከባከባለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ መቻል አለበት። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ አዳዲስ አማልክትን አመለኩ”
እዚህ ጋ “በሮች” መላውን ከተማውን ይወክላሉ። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉሙ በበለጠ ግልጽ መደረግ መቻል አለበት። አ.ት፡ “በእስራኤል ከተሞች ውስጥ ጠላት ሕዝቡን አጠቃ”
ይህ መግለጫ ምናልባት እስራኤላውያን ስለ ነበራቸው ጥቂት የጦር መሣሪያ በግነት የቀረበ ይሆናል። አ.ት፡ “በእስራኤል ለጦርነት የቀረው ጥቂት የጦር መሣሪያ ነው” (ግነት እና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
“40,000 በእስራኤል” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ልብ” የሚለው ቃል የአንድን ሰው ስሜት ይወክላል። “ልቤ ይሄዳል” የሚለው ሐረግ ዲቦራ ያላትን አድናቆት ወይም ምስጋና የማመልከቻ መንገድ ነው። አ.ት፡ “የእስራኤልን አዛዦች አደንቃለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ንጽጽር የሚያመለክተው ምናልባት ባለጸጎችንና ድኾችን ይሆናል። አ.ት፡ “እናንት በነጫጭ አህዮች የምትቀመጡ ባለጸጎች … እናንት በመንገዱ ላይ የምትሄዱ ድኾች”
እነዚህ ስጋጃዎች ምናልባት ጋላቢው በይበልጥ እንዲመቸው በአህያው ጀርባ ላይ ለኮርቻነት የሚጠቀምባቸው ሳይሆኑ አይቀሩም።
እዚህ ጋ “ድምፆች” የሚዘምሩትን ሰዎች ይወክላል። አ.ት፡ “ስሟቸው”
እዚህ ጋ “በሮች” መላውን ከተማ ይወክላሉ። አ.ት፡ “ወደ ከተሞቻቸው ተመለሱ”
ተናጋሪዎች ሊሆኑ የሚችሉት 1) የእስራኤል ሕዝብ ወይም 2) ለራሷ የምትናገረው ዲቦራ ወይም 3) መዝሙሩን የጻፈው ገጣሚ ነው።
ይህንን ስም በመሳፍንት 4፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 4፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
“እኔ” የሚለው ቃል ዲቦራን ያመለክታል።
የኤፍሬም ሰዎች የሚኖሩበት ምድር በመጀመሪያ የአማሌቅ ተወላጆች ይኖሩበት ስለ ነበረ የኤፍሬም ሰዎች በምድሪቱ እንደ ተተከሉና ስር እንደ ሰደዱ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “በአንድ ወቅት የአማሌቅ ተወላጆች ይኖሩ ከነበሩበት ከኤፍሬም ምድር” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ተከተሉህ” የሚያመለክተው የኤፍሬምን ሕዝብ ነው። በሦስተኛ መደብ ሊነገር ይቻላል። አ.ት፡ “ተከተሏቸው” (የአንተ ቅርጾች እና አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የማኪር ተወላጆች ይኖሩ የነበሩበት ስፍራ ነው። ማኪር የምናሴ ልጅና የዮሴፍ የልጅ ልጅ ነበር። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ወታደራዊ አመራሮች የስልጣናቸው ምልክት በሆነው በትራቸው ይገለጻሉ። አ.ት፡ “የዛብሎን ወታደራዊ መሪዎች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የእኔ” የሚያመለክተው ዲቦራን ነው። ይህ መግለጫ በአጠቃላይ በአንደኛ መደብ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በይሳኮር የሚገኙት መስፍኖቼ ከእኔ ጋር ነበሩ” (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን ስም በመሳፍንት 4፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
እዚህ ጋ “ይሳኮር” የይሳኮርን ነገድ ያመለክታል። አ.ት፡ “የይሳኮር ነገድ ከባርቅ ጋር ነበር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህንን ስም በመሳፍንት 4፡6 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“መመሪያውን በመታዘዝና ወደ ሸለቆው ከበስተኋላው በመሮጥ”
“ከኋላው በመከተል” ወይም “ከኋላው በመሮጥ”
እዚህ ጋ “ልብ” አሳብን ይወክላል። የሰዎቹ እርስ በእርስ መነጋገርና ምን ማድረግ እንዳለባቸው መወሰን አለመቻላቸው ልባቸውን እንደመረመሩ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ምን ማድረግ እንዳለባቸው ብዙ ውይይት ነበር” (ፈሊጣዊ እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ወደ ጦርነቱ በመምጣት ለመዋጋት አልወሰኑም ነበርና ይህ ጥያቄ የተጠየቀው የሮቤልን ሰዎች ለመውቀስ ነው። ይህ እንደ መግለጫ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በቤት ቀርታችሁ እረኞች ለመንጋዎቻቸው የሚጫወቱትን ዋሽንት ከምትሰሙ ይልቅ ስንዋጋ ልትረዱን ይገባ ነበር” (መልስ የማይሻ ጥያቄ እና የሚለውን ተመልከት)
አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ዕትሞች “የበጎች ጉረኖ” ወይም “የበግ ማሳደሪያ” ይሉታል
እዚህ ጋ “ገለዓድ” የሚያመለክተው በጦርነቱ ላይ ለመዋጋት መሄድ የነበረባቸውን የገለዓድ ወንዶች ነው። አ.ት፡ “የገለዓድ ሰዎች ተቀምጠዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የዮርዳኖስን ምስራቅ ያመለክታል።
የዳን ነገድ ሰዎች ለእስራኤል ስላልተዋጉ ይህ ጥያቄ የተጠየቀው ቁጣን ለመግለጽ ነው። አ.ት፡ “የዳን ሰዎች በመርከቦቻቸው ውስጥ መቆየት አልነበረባቸውም” ወይም “በጦርነቱ የዳን ነገድ ሰዎች አልረዱንም። ይልቁንም በመርከቦቻቸው ውስጥ ሆነው ወዲያና ወዲህ ይቅበዘበዙ ነበር!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እና የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ዳን” ጦርነቱን ለመዋጋት መሄድ የነበረባቸውን የዳን ሰዎች ይወክላል። አ.ት፡ “ለምንድነው የዳን ሰዎች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የዳን ነገድ የሚገኘው በሜዴትራንያን ባህር አጠገብ ነበር። በንግድና ዓሳ በማስገር ገንዘብ ለማግኘት በባህሩ ላይ በመርከብ ይጓዙ ነበር።
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉሙ በይበልጥ ሊብራራ ይችላል። አ.ት፡ “የአሴር ነገድ ሰዎችም ደግሞ ሳይረዱን ቀሩ። በወደቦቻቸው አቅራቢያ ብቻ ተቀመጡ”
እዚህ ጋ “አሴር” ጦርነቱን ለመዋጋት መሄድ የነበረባቸውን የአሴር ሰዎች ይወክላል። አ.ት፡ “የአሴር ሰዎች ተቀመጡ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጥልቅ ውሃ ያለባቸውና መርከቦች የሚቆሙባቸው የባህር ዳርቻ አካባቢዎች
የሚታወቀውን መረጃ ግልጽ ልታደርገው ትችላለህ። አ.ት፡ “ንፍታሌምም ደግሞ ነፍሳቸውን እስከ ሞት ድረስ አሳልፈው ከሰጡት ነገዶች አንዱ ነበር”
ራሱንና የሚያዛቸውን ሰራዊት ለማመልከት የአንድ ሕዝብ ወገን ንጉሥ የሚለው ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “ነገሥታትና ሰራዊቶቻቸው መጥተው ተዋጉ - የከነዓን ነገሥታትና ሰራዊቶቻቸው ተዋጉ”
“እኛ” የሚለው ቃል የሚታወቅ ነው። አ.ት፡ “ወጉን - ወጉን”
የእነዚህን ቦታዎች ስም በመሳፍንት 1፡27 እንዳደረግኸው ተርጉማቸው።
እዚህ ጋ “ብር” በጥቅሉ የትኛውንም ዓይነት ገንዘብ ይወክላል። አ.ት፡ “የሚበዘብዙት ብር ወይም ሌላ ሀብት አልነበረም”
አብዛኛውን ጊዜ በጦርነት ወይም በሌቦች አማካይነት በማስገደድ የሚወሰዱ ነገሮች
እግዚአብሔር፣ እስራኤላውያን ሲሣራንና ሰራዊቱን ድል እንዲያደርጓቸው መርዳቱ ከዋክብት ራሳቸው ሲሣራንና ሰራዊቱን እንደተዋጓቸው ተደርጎ ተነግሯል። ይህ እግዚአብሔር ሲሣራን ድል ለማድረግ ተፈጥሮአዊ ግብዓቶችን በተለይም ነጎድጓድን መጠቀሙን ያመለክት ይሆናል። (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሲሣራ” የሚወክለው ራሱንና መላውን ሰራዊቱን ነው። አ.ት፡ “ሲሣራና ሰራዊቱ”
ይህንን ስም በመሳፍንት 4፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
በከባድ ዝናብ ምክንያት ወንዙ በፍጥነት ስለሞላ ሠረገላዎቹ በጭቃ ተይዘው ስለነበር ብዙ ወታደሮች ሰመጡ። አ.ት፡ “የቂሶን ወንዝ ጎረፈና የሲሣራን ወታደሮች ጠራርጎ ወሰዳቸው”
ይህንን በመሳፍንት 4፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እዚህ ጋ “ነፍስ” የሰውን ሁለንተና ያመለክታል። “የእኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዲቦራን ነው። አ.ት፡ “እንድበረታና እንድሰለፍ ለራሴ እነግራለሁ”
ይህ የሚገልጸው ከጦርነት የሚሸሹ የብዙ ፈረሶችን ድምፅ ነው። አ.ት፡ “ከዚያም በሽሽት ላይ ያሉ የፈረሶችን ድምፅ ሰማሁ። ብርቱዎቹ የሲሣራ ፈረሶች እየሸሹ ነበር”
በፍጥነት መሮጥ
እዚህ ጋ “ሜሮዝ” የምትወክለው በዚያ የኖሩትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “የሜሮዝን ሰዎች እርገሙ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
በአንድ ስፍራ የሚኖሩ ሰዎች
ይህንን ስም በመሳፍንት 4፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህንን ስም በመሳፍንት 4፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የዚህን የሕዝብ ወገን ስም በመሳፍንት 1፡16 ላይ እንዳደረግኸው ተርጉመው።
እዚህ ጋ “ቅቤ” የሚያመለክተው የረጋውን ወተት ነው። ይህ በኢያዔል ሰዎች መካከል የተመረጠ ወተትና ተወዳጅ መጠጥ ነበር። አ.ት፡ “እርጎ አመጣችለት” ወይም “የረጋ ወተት አመጣችለት”
ለልዑላን ምርጥ የሆነው ነገር ይቀርብ ስለነበር ይህ ሐረግ የሚለው ማዕዱ እጅግ ምርጥ መሆኑን ነው።
“ኢያዔል በግራ እጇ የድንኳኑን ካስማ ያዘች”
ይህ ድንኳኑን ከመሬት ጋር አገናኝቶ እንዲይዝ በመዶሻ የሚመታ እንደ ትልቅ ሚስማር የሾለ እንጨት ወይም ብረት ነው። ይህንን በመሳፍንት 4፡21 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ሙሉ ዐረፍተ ነገር ሆኖ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “በቀኝ እጇ መዶሻ ያዘች”
የድንኳኑን ካስማ ወደ መሬት ለማጥለቅ ክብደት ካለው እንጨት የሚሠራ መምቻ ነው። ይህንን በመሳፍንት 4፡21 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የዚህን ሰውዬ ስም በመሳፍንት 4፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡
ዐቅም ማጣት ወይም መንቀሳቀስ አለመቻል
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ገደለችው” ወይም “ሞተ”(አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በመስቀልዮሽ እንጨት የተሠራ የመስኮቱ መደገፊያ ነው።
ሁለቱም ጥያቄዎች የሚሉት አንድ ነገር ነው። እነዚህ ሁለቱም መግለጫዎች መጣመር ይችላሉ። አ.ት፡ “ሲሣራ ወደ ቤት ሳይመለስ የቆየው ለምንድነው?”
ሁለቱም አነጋገሮች የሚወክሉት ሲሣራን ነው። አ.ት፡ “ሲሣራን የወሰዱት. . . እርሱ ለምን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ልዕልት” የንጉሥ ልጅ ናት፣ ነገር ግን “ልዕልቶች” ማለት ደግሞ ምናልባት የንጉሡን ቤተሰቦች የሚያማክሩ ሴት አማካሪዎች ማለት ሊሆን ይችላል። አ.ት፡ “ጠቢብ ሴቶች”
“ያንኑ ነገር ለራሷ ተናገረች”
ሴቶቹ በእርግጥ የሆነው ይኸው ነው ብለው ስላመኑበት ጉዳይ አጽንዖት ለመስጠት ጥያቄ ይጠቀማሉ። አ.ት፡ “ለመከፋፈል ጊዜ የፈጀባቸው ብዙ ምርኮ እግኝተው መሆን አለበት” (መልስ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ሴቶቹ በእርግጥ የሆነው ይኸው ነው ብለው ስላመኑበት ጉዳይ አጽንዖት ለመስጠት ጥያቄ ይጠቀማሉ። አ.ት፡ “ከበዘበዟቸው ላይ ለእያንዳንዱ ወንድ አንድ ማህፀን፣ ሁለት ማህፀን ደርሷቸው መሆን አለበት” (መልስ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ማህፀን” የሚያመለክተው ሴትን ነው። የሲሣራ ሰዎች ብዙ ሴቶችን እንደማረኩ የሲሣራ እናት ታምናለች። አ.ት፡ “እያንዳንዱ ወታደር አንድ ወይም ሁለት ሴት ይደርሰዋል”
“ልዩ ልዩ ቀለም ያለው ልብስ” ወይም “ልዩ ልዩ ቀለም ያላቸው ልብሶች”
ልዩ ልዩ ቀለማት ካላቸው ክሮች የተሠሩ ንድፎች
እዚህ ጋ “አንገታቸው” የሚወክለው የሲሣራን ወታደሮች ነው። አ.ት፡ “የበዘበዙት ወታደሮች ሊለብሱት”
የየትኛውም ሀገር ሰራዊት የፀሐይን መውጣት ማስቆም ስለማይችል የእስራኤል ሕዝብ እንደ ማለዳ ፀሐይ ለመሆን ይመኛሉ።
እዚህ ጋ “ምድሪቱ” የሚወክለው የእስራኤልን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “የእስራኤልም ሕዝብ በሰላም ኖሩ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ለ40 ዓመታት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
የእግዚአብሔር ፊት የሚወክለው ፍርዱን ወይም ምዘናውን ነው። አ.ት፡ “በእግዚአብሔር ፍርድ ክፉ የሆነውን” ወይም “እግዚአብሔር ክፉ ነው ያለውን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምድያማውያን” የሚወክለው የምድያምን ሰዎች ነው። በተጨማሪም፣ “እጅ” መቆጣጠርን ይወክላል። አ.ት፡ “የምድያም ሰዎች መቆጣጠራቸው” ወይም “የምድያማውያን መቆጣጠር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የምድያም ኃይል” የሚያመለክተው የምድያም ሰዎችን ነው። አ.ት፡ “የምድያም ሰዎች ከእስራኤል ሰዎች ይልቅ እጅግ በርትተው ስለነበር አስጨነቋቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊያስጠልል የሚችል በዐለታማ ሸንተረር ላይ የሚገኝ ስፍራ
“ሰራዊቱ ይሰፍር ነበር” ወይም “ሰራዊቱ ድንኳኑን ይተክል ነበር”
የምድያም ምድር በቀይ ባህር አቅራቢያ ከእስራኤል ምድር በስተደቡብ ነበር። ከምድያም ወደ እስራኤል የሚደረግ ጉዞ በሚነገርበት ጊዜ “ወጥተው በሚመጡበት” የሚለውን ሐረግ መጠቀም የተለመደ ነበር። አ.ት፡ “ምድያማውያን ከብቶቻቸውንና ድንኳኖቻቸውን ወደ እስራኤል ምድር በሚያመጡበት ጊዜ ሁሉ”
ምድያማውያን እጅግ ብዙ ሆነው ይመጡ ስለነበርና ከብቶቻቸው የሚበቅለውን ነገር ሁሉ ይበሉት ስለነበር ከአንበጣ መንጋ ጋር ተነጻጽረዋል።
ይህ ቁጥሩ በጣም ብዙ መሆኑን ለማሳየት የቀረበ ግነት ነው። (ግነት እና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምድያም” የሚወክለው የምድያምን ሕዝብ ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እንዲረዳቸው ወደ እግዚአብሔር ጸለዩ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እንዲረዳቸው ወደ እግዚአብሔር ጸለዩ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምድያም” የሚወክለው የምድያምን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “በምድያማውያን ምክንያት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ከግብፅ መርቼ አወጣዃችሁ”
ሙሴ ስለ ግብፅ ሲናገር ሰዎች ባሪያዎችን እንደሚያቆዩበት ቤት ይቆጥረዋል። አ.ት፡ “ባሪያዎች የነበራችሁበት ስፍራ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በዚህ ሐረግ “እጅ” የሚወክለው ኃይልን ወይም ቁጥጥርን ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ድምፄን” የሚወክለው እግዚአብሔር ያዘዘውን ትዕዛዝ ነው። አ.ት፡ “ትዕዛዜን አልጠበቁም” ወይም “አልታዘዙኝም”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የታሪኩ መስመር የተገታበትን ለማመልከት ነው። ተራኪው እዚህ ጋ የታሪኩን አዲስ ክፍል መናገር ይጀምራል።
ይህ የከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በቀድሞ አባታቸው በአቢዔዝር ስም የሚጠሩ የሕዝብ ወገን ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የ “መውቃት” ሂደት ነው። ጌዴዎን የስንዴውን ምርት ከገለባው ለመለየት ወለሉ ላይ ይወቃ ነበር”
“ወደ እርሱ ሄደ”
ጌዴዎን “ጌታዬ” የሚለውን ቃል የሚጠቀመው እንግዳ የሆነን ሰው በትህትና ሰላምታ ለመስጠት ነው። እርሱ የሚናገረው በመልአክ ወይም በሰው መልክ ከታየው ከእግዚአብሔር ጋር እንደሆነ አልተገነዘበም።
እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር እንዳለ የነገረውን እንግዳ ለመገዳደር ጌዴዎን ጥያቄ ያቀርብለታል። ደግሞም፣ በቀጥታ የተጠቀሰው ትዕምርተ ጥቅስ ቀጥተኛ ባልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር አባቶቻችንን ከግብፅ ባወጣቸው ጊዜ ስላደረገላቸው የነገሩንን ዓይነት ተአምር አንድም አላየንም”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ፣ ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ የሚለውን ተመልከት)
“በ… ሰጥቶናል” የሚለው ሐረግ እስራኤላውያን እንዲሸነፉ እግዚአብሔር ፈቅዷል ማለት ነው። አ.ት፡ “ምድያማውያን እንዲያሸንፉን ፈቅዷል”
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ኃይልን ወይም ቁጥጥርን ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምድያም” የሚወክለው የምድያምን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “በምድያማውያን”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እግዚአብሔር ወደ ጌዴዎን ተመልክቶ”
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ኃይልን ወይም ቁጥጥርን ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምድያም” የሚወክለው የምድያምን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “በምድያማውያን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ጌዴዎንን እንደ ላከው ለማስረገጥ በጥያቄ መልክ ይጠቀማል። እዚህ ጋ “መላክ” ማለት እግዚአብሔር ጌዴዎንን ለአንድ ግልጽ ለሆነ ሥራ ሾሞታል ማለት ነው። አ.ት፡ “የምልክህ እኔ እግዚአብሔር ነኝ!” (መልስ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
አሁን ጌዴዎን ሰውየውን በመሳፍንት 6፡13 ላይ እንዳደረገው “ጌታዬ” ከማለት ይልቅ “ጌታው” ብሎ ይጠራዋል። እዚህ ጋ ጌዴዎን እየተነጋገረ ያለው ከእግዚአብሔር ጋር መሆኑን ያወቀ ወይም የጠረጠረ ይመስላል።
ጌዴዎን እስራኤላውያንን መታደግ እንደሚችል እንደማያስብ አጽንዖት ለመስጠት ጥያቄ ያቀርባል። አ.ት፡ “እስራኤላውያንን በፍጹም ልታደጋቸው አልችልም!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“እኔንና ቤተሰቤን ተመልከትና ትክክል መሆኔን ታያለህ”
“ከምናሴ ነገድ ውስጥ”
እዚህ ጋ “ቤት” የሚወክለው ቤተሰብን ነው። አ.ት፡ “በአባቴ ቤተሰብ ውስጥ“ ወይም “በቤተሰቤ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ከአንተ ጋር” የሚለው ሐረግ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን እግዚአብሔር ጌዴዎንን ይረዳዋል፣ ይባርከዋልም ማለት ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሙሉውን ትርጉም በይበልጥ ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። አ.ት፡ “ከአንድ ሰው ጋር የምትዋጋውን ያህል በቀላሉ”
“በፊት ለፊትህ አድርገው”
ዘመናዊ መስፈሪያ መጠቀም ካስፈለገ ይህን ማድረግ የሚቻልበት አንድ መንገድ አለ። አ.ት፡ “ከ22 ሊትር ዱቄት ጋር”
እንደ ሥጋ ያለ የተቀቀለ ምግብ ያለበት ውሃ።
“ለእግዚአብሔር መልአክ አቀረበለት”
ይህ ከእግዚአብሔር መልአክ ጋር አንድ ነው። አ.ት፡ “በመልአክ መልክ የተገለጠ አግዚአብሔር” ወይም “እግዚአብሔር”
በ6፡11-24 እግዚአብሔር በመልአክ መልክ ለጌዴዎን ተገልጦለታል። ይህንን በመሳፍንት 6፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ተሰወረበት”
በ6፡11-24 እግዚአብሔር በመልአክ መልክ ለጌዴዎን ተገልጦለታል። ይህንን በመሳፍንት 6፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እዚህ ጋ “ሆይ” የሚለው ቃል ጌዴዎን እጅግ መፍራቱን ያሳያል።
ይህ ሐረግ ለእርስ በእርሳቸው ቅርበት ያላቸውን ሁለት ሰዎች ያመለክታል። አ.ት፡ “በእርግጥ የእግዚአብሔርን መልአክ አይቻለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ጌዴዎንን ከሰማይ ተናገረው።
ይህ ማለት መጽሐፈ መሳፍንት የተጻፈበት ጊዜ ማለት ነው።
የዚህን ከተማ ስም በመሳፍንት 6፡11 እንዳደረግከው በተመሳሳይ ተርጉመው።
የዚህን የሕዝብ ወገን ስም በመሳፍንት 6፡11 እንዳደረግከው ተርጉመው።
“ሁለተኛው” የሚለው ቃል የመቁጠሪያ ቁጥር “ሁለት” ነው። አ.ት፡ “ሌላ ወይፈን”
“በበኣል መሠዊያ አጠገብ ያለውን”
የዖፍራ ከተማ በኮረብታ አናት ላይ ነበረች። እስራኤላውያን ከምድያማውያን ለመደበቅ ወደዚያ ሸሹ።
“ድንጋዮቹን ሥርዓት ባለው መልኩ አስቀምጣቸው” ወይም “በአግባቡ አነባብረው”
ይህ እግዚአብሔር በመሳፍንት 6፡25-26 ላይ የሰጠውን ትዕዛዝ ያመለክታል።
“ከአልጋው ተነሣ” ወይም “ነቃ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው የበኣልን መሠዊያ እንዳፈረሰ፣ በአጠገቡ የነበረውን የአሼራን ምስል እንደሰባበረውና መሠዊያ ሠርቶ በእርሱ ላይ ሁለተኛውን ወይፈን እንደ ሠዋ አስተዋሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በሞት ልንቀጣው ይገባናል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ኢዮአስ ሰው ለአምላክ ጠበቃ መሆን እንደማይኖርበት አጽንዖት ለመስጠት ጥያቄ ያቀርብላቸዋል። አ.ት፡ “ለበኣል ጠበቃ ልትሆኑት አይገባም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ትከላከሉለታላችሁ” ወይም “ሰበብ ትሰጡለታላችሁ”
ኢዮአስ ሰው አምላክን መታደግ እንደማይኖርበት አጽንዖት ለመስጠት ጥያቄ ያቀርብላቸዋል። አ.ት፡ “በኣልን ማዳን የለባችሁም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የጌዴዎን ሌላው ስሙ ነው። ትርጉሙም፣ “በኣል ራሱን ይከላከል” የሚል ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ኢዮአስ ብሏልና”
ይህ ቃል እዚህ ጋ ጥቅም ላይ የዋለው የታሪኩ መስመር መገታቱን ለማመልከት ነው። እዚህ ጋ ተራኪው የታሪኩን አዲስ ክፍል መናገር ይጀምራል።
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉሙ በይበልጥ መብራራት ይችላል። አ.ት፡ “እንደ ሰራዊት በአንድ ላይ ተሰበሰቡ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ጌዴዎንን ተቆጣጠሩት” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የዚህን የሕዝብ ወገን ስም በመሳፍንት 6፡11 ላይ በተረጎምከው መልኩ ተርጉመው።
“ወደ ጦርነት” የሚሉት ቃላት ግልጽ ናቸው። አ.ት፡ “ወደ ጦርነት እንዲከተሉት”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እንዲከተሉት ይጠራቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁሉ የእያንዳንዱን ጎሳ ሕዝብ ይወክላሉ። አ.ት፡ “ወደ አሴር፣ ዛብሎንና ንፍታሌም ጎሳ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሱፍነት ያለው የበግ ጠጉር
ሌሊት ላይ እጽዋት ላይ የሚቆይ ውሃ
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉሙ በይበልጥ መብራራት ይችላል። አ.ት፡ “ይህ ከአንተ ዘንድ ምልክት ይሆናል፣ ከዚያም እንደምታድን ዐውቃለሁ”
“ጌዴዎን ከአልጋው ተነሣ”
ውሃው እንዲወጣለት አንድን ነገር ጠምዝዞ መጭመቅ
ይህ የጌዴዎን ሌላው ስሙ ነው። ስሙን በመሳፍንት 6፡32 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“የጦር ሰፈራቸውን አዘጋጁ”
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምድያም” የሚወክለው የምድያማውያኑን ሰራዊት ነው። አ.ት፡ “የምድያማውያን ሰራዊት የጦር ሰፈራቸውን ከእስራኤላውያን ሰራዊት በስተሰሜን ባለ ስፍራ አደረጉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ድል” የሚለው ቃል የነገር ስም ሲሆን እንደ ግሥ ወይም ቅጽል ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ምድያማውያንን ታሸንፋቸው ዘንድ እንድፈቅድልህ” ወይም “በምድያማውያን ላይ ባለ ድል ላደርግህ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት”
እዚህ ጋ “ኃይል” የሚወክለው ሕዝቡን ራሳቸውን ነው። አ.ት፡ “ያለ እግዚአብሔር እርዳታ ራሳችንን አድነናል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ “በዚህ ሰዓት” ማለት አይደለም፣ ነገር ግን ትኩረትን ወደሚቀጥለው አስፈላጊ ጉዳይ ለመሳብ ጥቅም ላይ ውሏል።
እዚህ ጋ “ጆሮ” የሰውን ሁለንተና ያመለክታል። አ.ት፡ “ለሕዝቡ ዐውጅ”
ሁለቱም ሐረጎች ያላቸው ትርጉም አንድ ነው። (ተመሳሳይነት የሚለውን ተመልከት)
ይህ ቃል የሚገልጸው አንድ ሰው ከፍርሐት የተነሣ ሊቆጣጠረው በማይችለው ሁኔታ መንቀጥቀጡን ነው። አ.ት፡ “በፍርሐት የሚንቀጠቀጥ”
ወዴት እንደሚሄድ ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። አ.ት፡ “ወደ ቤቱ ይመለስ”
ይህ በገለዓድ አውራጃ የሚገኝ ተራራ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“22,000” (ቁጥሮችን ተመልከት)
በውስጠ ታዋቂነት “ሰዎች” ወይም “ወንዶች” የሚል ቃል መኖሩን ይረዷል። አ.ት፡ “10,000 ሰዎች ቀሩ” ወይም “10,000 ወንዶች ቀሩ”
x
እዚህ ጋ “ቁጥር” ሰራዊትን ይወክላል። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም በበለጠ ግልጽ መሆን ይችላል። አ.ት፡ “በዚያ የሰራዊቱ ቁጥር እንዲቀንስ ማንን ወደ ቤቱ እንደምትመልሰው አሳይሃለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የሚለውን ተመልከት)
“አመጣ” የሚለው ቃል “ወሰደ” ወይም “መራ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። (ሂድ እና ና የሚለውን ቃል ተመልከት)
በምላስ በመላስ መጠጣት
“300 ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“300 ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አንተ” ብዙ ቁጥር ሲሆን ጌዴዎንና እስራኤላውያንን ያመለክታል።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ስለዚህ እነዚያ እግዚአብሔር የመረጣቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እነርሱ” የሚያመለክተው ሰራዊቱን ትተው የሚመለሱትን የእስራኤል ወታደሮች ነው።
ይህ ቃል እዚህ ጋ ጥቅም ላይ የዋለው የታሪኩ መስመር ለአፍታ ቆም ማለቱን ለማመልከት ነው። እዚህ ጋ ተራኪው የታሪኩን አዲስ ክፍል መናገር ይጀምራል።
እዚህ ጋ “የጦር ሰፈር” የሚያመለክተው የምድያማውያንን ሰራዊት በሙሉ ነው። “ድል” የሚለው ቃል የነገር ስም ሲሆን እንደ ግሥ ወይም ቅጽል ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እንድታሸንፋቸው ልረዳህ ስለሆነ ምድያማውያንን በጦር ሰፈራቸው አጥቃቸው” ወይም “በእነርሱ ላይ ድል አድራጊ እንድትሆን ስለማደርግ ምድያማውያንን በጦር ሰፈራቸው አጥቃቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የታወቀውን መረጃ ግልጽ ልታደርገው ትችላለህ። አ.ት፡ “ወርዶ ለማጥቃት ፈራ”
ይህ የአንድ ሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የምትሰማው ያበረታሃል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ወታደሮች የጠላትን ሰራዊት ለመቆጣጠር የሚቆሙበት አካባቢ ዳርቻ
እዚህ ጋ “ደመና” ማለት መንጋ ነው። ደራሲው ምን ያህል ወታደሮች እንደነበሩ አጽንዖት ለመስጠት የአንበጣ መንጋ በማለት ስለ ሰራዊቱ ይናገራል።
ደራሲው በጣም ብዙ ግመሎች መኖራቸውን በአጽንዖት ሲገልጽ ግነትን ይጠቀማል። ( ግነትና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ግመሎቻቸው ማንም ሊቆጥራቸው ከሚችለው በላይ ነበሩ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የጌዴዎን ሰይፍ” የሚያመለክተው አጥቂውን የጌዴዎንን ሰራዊት ነው። አ.ት፡ “በሕልምህ ያየኸው የገብስ እንጎቻ የጌዴዎን ሰራዊት መሆን አለበት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ወደፊታዊ ሁነት እንደ አላፊ ሁነት ሆኖ ተነግሯል። ይህ በእርግጠኝነት የሚፈጸም ስለመሆኑ አጽንዖት ይሰጣል። አ.ት፡ “በእርግጥ እስራኤላውያን ምድያማውያንን እንዲያሸንፉ እግዚአብሔር ይረዳቸዋል”
“300 ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
በውስጠ ታዋቂነት “እንዋጋለን” ማለት ነው። አ.ት፡ “ለእግዚአብሔርና ለጌዴዎን እንዋጋለን!”
“100 ሰዎች” (ቁጥሮችን ተመልከት)
የእኩለ ሌሊት ጅማሬ ከምሽቱ 4 ሰዓት ገደማ ይሆናል።
እዚህ ጋ “ሰይፍ” የሚያመለክተው ውጊያቸውን ነው። አ.ት፡ “ለእግዚአብሔርና ለጌዴዎን እንዋጋለን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“300 መለከቶች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሰይፍ” የሚያመለክተው ሰይፍ በመጠቀም ማጥቃታቸውን ነው። አ.ት፡ “እያንዳንዱ ምድያማዊ ሰው ባልንጀራው ከሆነው ወታደር ጋር እንዲዋጋ እግዚአብሔር አደረገ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የመንደሮችና የከተሞች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ጌዴዎን እስራኤላውያንን ከንፍታሌም፣ አሴርና ከምናሴ ነገድ ሁሉ ጠራ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የእነስተኛ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“የዮርዳኖስን ወንዝ አካባቢ እስከ ቤት ባራ ደቡብ ድረስ ተቆጣጠሩ”
እስራኤላውያን ሔሬብና ዜብን በዚያ ከገደሉ በኋላ አካባቢዎቹ እነዚህ ስሞች ተሰጥተዋቸው ነበር።
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
የኤፍሬም ነገድ ሰዎች በሰራዊቱ ውስጥ እነርሱን ባለማካተቱ በዚህ ምላሽ በማይፈልግ ጥያቄ ጌዴዎንን ሲወቅሱት ነበር። ይህ እንደ መግለጫ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “በአግባቡ አላየኸንም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምድያም” የሚወክለው የምድያማውያንን ሰራዊት ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ከእርሱ ጋር በቁጣ ተከራከሩ” ወይም “ክፉኛ ወቀሱት”
ጌዴዎን ይህንን ጥያቄ የሚያቀርበው የኤፍሬምን ሰዎች ለማክበር ነው። አ.ት፡ “እናንተ ካደረጋችሁት ጋር ሲነጻጸር እኔ ያደረግሁት በጣም ጥቂት ነው” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ጌዴዎን በዚህ ምላሽ በማያስፈልገው ጥያቄ አማካይነት የኤፍሬምን ሰዎች ያበርዳቸው ነበር። አ.ት፡ “እኛ የአቢዔዝር ተወላጆች ከሰበሰብነው ምርት በሙሉ ያለ ምንም ጥርጥር እናንተ የኤፍሬም ሰዎች የለቀማችሁት ወይን የተሻለ ነው!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
የጌዴዎንና የሰራዊቱ ምድያማውያንን ማሸነፍ የወይን ምርት እንደመሰብሰብ ተቆጥሮ ተነግሯል። የኤፍሬም ሰዎች በጦርነቱ መጨረሻ ሔሬብና ዜብን መግደላቸው ከመከር በኋላ የወይን ቃርሚያን እንደ ለቀሙ ተቆጥሮ ተነግሮላቸዋል። አ.ት፡ “እኛ የአቢዔዝር ተወላጆች በመጀመሪያ ካደረግነው ይልቅ እናንተ የኤፍሬም ሰዎች በጦርነቱ መጨረሻ ላይ ያደረጋችሁት ይበልጥ ታላቅ ነው” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከጌዴዎን ቅድም አያቶች የአንዱ ስም ነው። ጌዴዎን ስሙን ያገኘው ከአቢዔዝር ተወላጆችና ከምድራቸው ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 7፡25 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
ጌዴዎን ይህንን ጥያቄ የሚያቀርበው የኤፍሬምን ሰዎች ለማክበር ነው። ይህ እንደ መግለጫ ሊገለጽ ይችላል። አ.ት፡ “እኔ ካደረግሁት ይልቅ እናንተ ያደረጋችሁት ይበልጥ ታላቅ ነው” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ቀነሰ”
“300 ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ማሳደድ” የሚለው ቃል የነገር ስም ሲሆን እንደ ግሥ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ጠላቶቻቸውን ማባረራቸውን ቀጠሉ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
መሪዎቹ ጥያቄ የሚያቀርቡት እስራኤላውያኑ ዛብሄልንና ስልማናን ገና ያለመማረካቸውን አጽንዖት ለመስጠት ነው። አ.ት፡ “እስካሁን ዛብሄልና ስልማናን አልማረክኻቸውም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጆች” የሚያመለክተው ሙሉ ሰውነትን ነው።
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ኃይልን ወይም መቆጣጠርን ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
መሪዎቹ የሚጠይቁት ለእስራኤላውያኑ እንጀራ የሚሰጡበት ምንም ምክንያት እንደሌለ አጽንዖት ለመስጠት ነው። አ.ት፡ “ለሰራዊትህ እንጀራ የምንሰጥበትን አንዳች ምክንያት አላገኘንም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም በይበልጥ መብራራት ይችላል። አ.ት፡ “በበረሃ እሾህና አሜከላ ጅራፍ በመሥራት እገርፋችኋለሁ፣ እቆራርጣችኋለሁ”
ስል፣ በሐረግ ወይም ዛፍ ቅርንጫፍ ላይ ጫፉ የሾለና ሰውና እንስሳን ለመቁረጥ የሚችል
እዚህ ጋ በውስጠ ታዋቂነት የሚገኘው “እርሱ” የሚያመለክተው ጌዴዎንን ነው። ጌዴዎን የሚወክለው ራሱንና የሚከተሉትን ወታደሮች ነው። አ.ት፡ “ያንን ስፍራ ተዉ” ወይም “ጌዴዎንና 300 ሰዎቹ ያንን ስፍራ ተዉ”
የቦታ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
በውስጠ ታዋቂነት ያለውን መረጃ ግልጽ ልታደርገው ትችላለህ። አ.ት፡ “እዚያም በተመሳሳይ መንገድ ምግብ እንዲሰጡት ጠየቀ” ወይም “እርሱም ደግሞ ምግብ እንዲሰጡት ጠየቃቸው”
ይህ ጠላቶቹን ስለማሸነፉ የሚያመለክት የትህትና አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የምድያማውያንን ሰራዊት ሙሉ በሙሉ ካሸነፍኩኝ በኋላ”
እዚህ ጋ “እኔ” ጌዴዎንን የሚያመለክት ሲሆን ራሱንና ሰራዊቱን ይወክላል። አ.ት፡ “እኔና የእኔ ሰዎች ይህንን ግምብ እናፈርሰዋለን”
ይህ ቃል እዚህ ጋ ጥቅም ላይ የዋለው የታሪኩ መስመር ለአፍታ ቆም ማለቱን ለማመልከት ነው። እዚህ ጋ ተራኪው የታሪኩን አዲስ ክፍል መናገር ይጀምራል።
እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 8፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
ይህ የአንድ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“15,000 ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በጦርነት የሞቱትን ሰዎች በትህትና የማመላከት መንገድ ነው። አ.ት፡ “ተገድለው ነበር” ወይም “በጦርነት ሞተው ነበር”
“አንድ መቶ ሃያ ሺህ ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ሰይፍ መምዘዝ የሚወክለው በጦርነት ውስጥ በሰይፍ መጠቀምን ነው። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ ሐረግ የሚያመለክተው በጦርነት ውስጥ በሰይፍ የሚጠቀሙ ወታደሮችን ነው። አ.ት፡ “ሰይፍ የታጠቁ ሰዎች” ወይም “በሰይፍ የሚዋጉ ሰዎች” ወይም 2) ይህ ሐረግ የትኛውንም ወታደር ያመለክታል። አ.ት፡ “ወታደሮች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ጌዴዎን” የሚወክለው ራሱንና ወታደሮቹን ሁሉ ነው። አ.ት፡ “ጌዴዎንና ወታደሮቹ ወጥተው ሄዱ”
እዚህ ጋ በውስጠ ታዋቂነት ያለው “እርሱ” የሚያመለክተው ጌዴዎንን ራሱንና ወታደሮቹን ሁሉ ነው። አ.ት፡ “ጌዴዎንና ወታደሮቹ አሸነፉ”
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 8፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
አንድ ሰው ማሰብ እንዳይችል ወይም በአግባቡ እንዳይሠራ የሚያስደርገው ታላቅ ፍርሃት ወይም ጭንቀት
ይህ በሁለት ተራራዎች መካከል የሚያልፍ መንገድ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ጌዴዎን ታዳጊውን ወጣት የጠየቀው ጥያቄ በግልጽ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “በከተማው ውስጥ ያሉትን መሪዎች በሙሉ ስማቸውን እንዲነግረው ጠየቀው”
“77 አለቆች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 8፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
ጌዴዎን የሱኮት ሰዎች ሊሳለቁበት የጠየቁትን አባባል ይጠቅሳል። አ.ት፡ “ዛብሄልንና ስልማናን ገና ድል አላደረግሃቸውም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ጌዴዎን” የሚወክለው ራሱንና ወታደሮቹን ነው። አ.ት፡ “ጌዴዎንና ወታደሮቹ ወሰዱ - ገረፏቸው - አፈረሱት
ስል፣ በሐረግ ወይም ዛፍ ቅርንጫፍ ላይ የሚገኝ፣ ጫፉ የሾለና ሰውና እንስሳን ለመቁረጥ የሚችል። ይህንን በመሳፍንት 8፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የከተማይቱን ስም በመሳፍንት 8፡8 ላይ በተረጎምከው መልኩ ተርጉመው።
እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 8፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
የዚህችን ከተማ ስም በመሳፍንት 4፡6 ላይ በተረጎምክበት መልክ ተርጉመው
“ልክ አንተን ይመስሉ ነበር”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሀይማኖታዊ መሓላ ሲሆን የሚናገረው እውነት መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “ቃል እገባላችኋለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የጌዴዎን ልጅ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “አንድ ሰው ሊያደርገው የሚገባው ሥራው ነው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሁለት ጫፍ ያለው ግማሽ ክብ ቅርጽ ነው። አብዛኛውን ጊዜ ይህ ቅርጽ የሚሆነው ጨረቃ በጥላ ስትጋረድ ነው።
ማስዋቢያዎች
ይህ የሚያሳየው እርሱ ከሞተ በኋላ የጌዴዎን ተወላጆች እንዲገዟቸው ነው። አ.ት፡ “አንተና አንተ ከሞትክ በኋላም ተወላጆችህ”
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው በእስራኤል ላይ የሆነውን የምድያም ኃይል ነው። አ.ት፡ “ከምድያም ኃይል” ወይም “ከምድያም” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምድያም” የሚወክለው የምድያምን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “ከምድያማውያን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ጌዴዎን ለእስራኤል ሰዎች አላቸው”
በጆሮ ላይ የሚደረግ ጌጥ
በማስገደድ የተቀሙ ወይም በጦርነት ከተገደሉ ሰዎች የተወሰዱ ነገሮች
እዚህ ጋ ተራኪው ስለ ምድያማውያን ዳራዊ መረጃ ይናገራል። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ረዘም ካለ ክር የሚሠራና እንደ ኮት በትከሻ ላይ የሚለበስ ልብስ
“አንድ ሺህ ሰባት መቶ ሰቅል ወርቅ”። ዘመናዊውን የመጠን መለኪያ መጠቀም የሚያስፈልግ ከሆነ ይህንን ማድረግ የሚያስችሉ ሁለት መንገዶች አሉ። አ.ት፡ “18.7 ኪ.ግ ወርቅ” ወይም “ወደ 20 ኪ.ግ የሚጠጋ ወርቅ” (ቁጥሮች እና የመጽሐፍ ቅዱስ ክብደት መለኪያ የሚሉትን ተመልከት)
ይህንን በመሳፍንት 8፡21 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
በአንገት ሀብል ወይም ክር ላይ የሚንጠለጠሉ ትናንሽ ጌጣጌጦች
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የምድያም ነገሥታት የለበሱት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ጌዴዎን የወርቅ ጉትቻዎቹን ኤፉድ ለመስሪያነት ተጠቀመበት”
የከተማይቱን ስም በመሳፍንት 6፡11 እንዳደረግኸው ተርጉመው።
ይህ አመንዝራነትን በሚመስል መልክ ሐሰተኛ አምላክን ስለ ማምለካቸው ይናገራል። አ.ት፡ “እስራኤላውያን በዚያ ኤፉዱን በማምለካቸው በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአትን ሠሩ” ( ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “በሙሉ” በጣም ብዙዎቹ ልብሱን ማምለካቸውን አጽንዖት ለመስጠት የተደረገ ግነት ነው። አ.ት፡ “በእስራኤል በጣም ብዙ ሰዎች ልብሱን አመለኩት” (ግነትና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
ይህ አደን የሚያድን ሰው የሚያጠምደው ወጥመድ ይመስል ጌዴዎንና ቤተሰቡ ኤፉዱን ሊያመልኩት እንደተፈተኑ ያሳያል። አ.ት፡ “ለጌዴዎንና ለቤተሰቡ ፈተና ሆነባቸው” ወይም “ጌዴዎንና ቤተሰቡ እርሱን በማምለክ ኃጢአትን ሠሩ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “በቤቱ” የሚወክለው የጌዴዎንን ቤተሰብ ነው። አ.ት፡ “ለቤተሰቡ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰለዚህ እግዚአብሔር ምድያማውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት እንዲገዙ አደረጋቸው” ወይም “ስለዚህ እስራኤላውያን ምድያማውያንን እንዲያሸንፉ እረዳቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እንደገና እስራኤልን አላጠቁም” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምድሪቱ” የሚወክለው የእስራኤልን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “ስለዚህ እስራኤላውያን በሰላም ኖሩ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
x
ይህ የጌዴዎን ሌላው ስሙ ነው። ስሙን በመሳፍንት 6፡32 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“70 ወንዶች ልጆች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “በጣም በሸመገለ ጊዜ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ቀበሩት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የዚህችን ከተማ ስም በመሳፍንት 6፡11 እንዳደረግኸው ተርጉመው።
የዚህን የሕዝብ ወገን ስም በመሳፍንት 6፡11 እንዳደረግኸው ተርጉመው።
ይህ ሐረግ ጥቅም ላይ የዋለው የታሪኩ አዲስ ክፍል መጀመሩን ለማመልከት ነው። በቋንቋህ ይህንን ማድረግ የሚያስችል መንገድ ካለ ልትጠቀምበት ትችላለህ።
ሕዝቡ እግዚአብሔርን መተዋቸው በአካል ከእርሱ እንደተለዩ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “እግዚአብሔርን ማምለካቸውን አቆሙ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሐሰተኛ አማልክትን ማምለካቸው እንደ አመንዝራነት ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “በኣልን በማምለክ በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአትን ሠሩ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሐሰተኛ አምላክ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ኃይልን ወይም መቆጣጠርን ነው። አ.ት፡ “ከጠላቶቻቸው ኃይል ሁሉ” ወይም “ከጠላቶቻቸው ሁሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የከበቧቸውን “
እዚህ ጋ “የ…ቤት” የሚወክለው የአንድን ሰው ቤተሰብ ነው። አ.ት፡ “የይሩበአል ቤተሰብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የጌዴዎን ሌላው ስሙ ነው። ይህንን በመሳፍንት 6፡32 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የጌዴዎን ሌላው ስሙ ነው። ይህንን በመሳፍንት 6፡32 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ ትዕምርተ ጥቅስ ነው። ቀጥተኛው ትዕምርተ ጥቅስ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ሆኖ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እባካችሁ፣ የይሩበዓል ሰባ ልጆች ሁሉ እንዲገዟቸው ይፈልጉ እንደሆን ወይም ከልጆቹ አንዱ ብቻ እንዲገዛቸው ይፈልጉ እንደሆን የሴኬምን መሪዎች ጠይቋቸው” (በትዕምርተ ጥቅስ ውስጥ የሚገኝ ትዕምርተ ጥቅስ እና ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ የሚለውን ተመልከት)
“70” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አጥንታችሁና ሥጋችሁ” የሚወክለው የአንድ ሰው ዘመድ መሆንን ነው። አ.ት፡ “እኔ የቤተሰባችሁ አባል ነኝ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት የአቤሜሌክ የእናቱ ዘመዶች አቤሜሌክን ንጉሣቸው እንዲያደርጉት አሳብ በማቅረብ ለመሪዎቹ ተናገሩ።
“አቤሜሌክ መሪያቸው እንዲሆን ተስማሙ”
እዚህ ጋ “ቤት” የሚወክለው መቅደስን ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ሰባ ሰቅል ብር ነው። አንድ ሰቅል 11 ግራም ይመዝናል። ይህንን ወደ ዘመናዊ መለኪያ መተርጎም አስፈላጊ ከሆነ እንደዚህ አድርገህ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “አንድ ኪሎ የሚያህል ጥሬ ብር” (ገንዘብ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚለውን ተመልከት)
“70” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሐሰተኛ አምላክ ስም ነው። እርሱን በመሳፍንት 8፡33 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ቁጡና ሞኞች”
በመሳፍንት 6፡11 ላይ እንዳደረግኸው የዚህችን ከተማ ስም ተርጉመው።
“1 ድንጋይ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“70” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ የጌዴዎን ሌላው ስሙ ነው። ይህንን በመሳፍንት 6፡32 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የቦታ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አቤሜሌክ ወንድሞቹን መግደሉን ኢዮአታም በሰማ ጊዜ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ተራራ ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ኢዮአታም ሰዎች የሚያደርጓቸውን ነገሮች በዛፎች በመመሰል ያብራራል። (ምሳሌዎች እና ሰውኛ የሚሉትን ተመልከት)
እዚህ ጋ በዘይት መቀባት አንድን ሰው ንጉሥ እንዲሆን መሾምን የሚወክል ምሳሌአዊ ድርጊት ነው። አ.ት፡ “በሁላቸውም ላይ እንዲገዛ ንጉሥ ለመሾም”
“ንጉሣችን ሁን”
ኢዮአታም ሰዎች የሚያደርጓቸውን ነገሮች በዛፎች ምሳሌ አድርጎ ያብራራል። (ምሳሌዎች እና ሰውኛ የሚሉትን ተመልከት)
የወይራው ዛፍ ንጉሥ መሆንን እምቢ ለማለት ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “በሌሎች ዛፎች ላይ … ዘይት መስጠቴን አላቆምም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“መወዛወዝ” ማለት በንፋስ ምክንያት ወደ ፊትና ወደ ኋላ ማለት ነው። ዛፉ ይህንን ሐረግ የሚጠቀመው “መግዛት” ለማለት ነው።
የበለስ ዛፉ ንጉሥ መሆንን እምቢ ለማለት ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “በሌሎች ዛፎች ላይ … ጣፋጭነቴን አላቆምም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ጣፋጭነት” የሚለው ቃል የነገር ስም ነው። በዛፉ ላይ የሚበቅለውን ፍሬ ለመግለጽ እንደ ቅጽል ሆኖ ሊነገር ይችላል። (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
በዚህ ምሳሌ ኢዮአታም ሰዎች የሚያደርጓቸውን ነገሮች ዛፎቹና የወይን ተክል እንደሚያደርጉት አድርጎ ያብራራል። (ምሳሌዎች እና ሰውኛ የሚሉትን ተመልከት)
የወይን ተክሉ ንጉሥ መሆንን እምቢ ለማለት ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “በሌሎች ዛፎች ላይ … አዲሱን ወይኔን አላቆምም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እሾህ የሚጎዳ የሾለ መውጊያ አለው። ይህ ቁጥቋጦ በየቅርንጫፎቹ ላይ በርካታ ሹል መውጊያዎች አሉት።
በዚህ ምሳሌ ኢዮአታም የቁጥቋጦው እሾህና ዛፎቹ ሰዎች የሚያደርጓቸውን ነገሮች እንደሚያደርጉ ያብራራል። (ምሳሌዎች እና ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
አንድን ሰው በዘይት መቀባት ንጉሥ እንዲሆን የመሾም ምሳሌአዊ ድርጊት ነው። አ.ት፡ “ንጉሣችሁ አድርጋችሁ ልትቀቡኝ” (ምሳሌአዊ ድርጊት የሚለውን ተመልከት)
“ደህንነት” የሚለው ቃል የነገር ስም ሲሆን እንደ ቅጽል ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ተጠበቁ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ዝግባዎቹን ለማቃጠል የእሾህ ቁጥቋጦው ይነዳል።
የእሾህ ቁጥቋጦው ራሱን እንደ “እሾህ ቁጥቋጦ” ያመለክታል። አ.ት፡ “ከዚያም እሳት ከእኔው ከእሾህ ቁጥቋጦው ይውጣ” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ይህ “በዚህ ሰዓት” ማለት አይደለም፣ ነገር ግን ትኩረትን ወደሚቀጥለው አስፈላጊ ጉዳይ ለመሳብ ጥቅም ላይ ውሏል።
ኢዮአታም ያደረጉት መልካም ይሆን እንደሆነ ምርጫውን ያቀርብላቸዋል፤ ይሁን እንጂ ያደረጉት በመሠረቱ መልካም እንደሆነ ኢዮአታም አያምንም። አ.ት፡ “መልካም የሆነውን አድርጋችሁ ከሆነና ልጆቹን ሁሉ ትገድሉበት ዘንድ ለይሩበአል የሚገባው ከሆነ”
ይህ የጌዴዎን ሌላው ስሙ ነው። ይህንን በመሳፍንት 6፡32 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተምልከት።
እዚህ ጋ “ቤት” የጌዴዎንን ቤተሰብ ይወክላል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ጌዴዎን የሴኬምን ሰዎች ለማዳን ከተዋጋ በኋላ የሴኬም ሰዎች ለጌዴዎንና ለቤተሰቡ በክፋት መመለሳቸውን ኢዮአታም ማመን እንደማይችል ይገልጻል።
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ኃይልን ወይም መቆጣጠርን ነው። አ.ት፡ “ከምድያማውያን ኃይል” ወይም “ከምድያማውያን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ተቃወማችሁ” ወይም “በእርሱ ላይ አምጻችኋል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ቤት” የሚወክለው ቤተሰብን ነው። አ.ት፡ “የአባቴ ቤተሰብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“70” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“1 ድንጋይ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የእርሱ” የሚያመለክተው ጌዴዎንን ነው።
ኢዮአታም ያደረጉት መልካም ይሆን እንደሆነ ምርጫውን ያቀርብላቸዋል፣ ይሁን እንጂ ያደረጉት በመሠረቱ መልካም እንደሆነ ኢዮአታም አያምንም። አ.ት፡ “ለይሩበአልና ለቤተሰቡ ሊደረግላቸው የሚገባቸውን አድርጋችሁላቸው ከሆነ”
ይህ የጌዴዎን ሌላው ስሙ ነው። እንዲህ ማለትም፣ “በኣል ለራሱ ይሟገት” ማለት ነው። ይህንን በ6፡32 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እዚህ ጋ “ቤት” የሚያመለክተው ቤተሰብን ነው። አ.ት፡ “ቤተሰቡን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኢዮአታም ያደረጉት ክፉ መሆኑን እና እርግማን እንደሚሆንባቸው ተቃራኒውን አማራጭ ያቀርብላቸዋል። ኢዮአታም ያደረጉት ክፉ መሆኑን ያምናል። አ.ት፡ “ለይሩበአልና ለቤተሰቡ ሊደረግ የማይገባቸውን አድርጋችሁ ከሆነ ግን”
ኢዮአታም የሚናገረው እርግማንን ነው። አቤሜሌክ በእሳት ያቃጥላቸው ይመስል የሴኬምን ሰዎች እንደሚያጠፋቸው ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኢዮአታም የሚናገረው እርግማንን ነው። የሴኬምና የቤትሚሎ ሰዎች በእሳት ያቃጥሉት ይመስል አቤሜሌክን እንደሚያጠፉት ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የቦታ ስም ነው። ይህንን በመሳፍንት 9፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ኢዮአታም በአቤሜሌክና በሴኬም መሪዎች መካከል አለመግባባትንና ጠላትነትን እንዲፈጥር ክፉ መንፈስን በመላክ ያደረገውን እርግማን እግዚአብሔር ተግባራዊ አድርጎታል ማለት ነው።
ተደራጊ ድምፅ ያላቸውን ሐረጎች በአድራጊ ድምፅ መናገር ይቻላል። አ.ት፡ “አቤሜሌክ ስለገደላቸው ሰባ ልጆችና የሴኬም ሰዎች በግድያው ስለረዱት እግዚአብሔር ለመበቀል ይህንን አደረገ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“70” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ የጌዴዎን ሌላው ስሙ ነው። ይህንን በመሳፍንት 6፡32 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ሰዎች በኮረብታው ጫፍ እንዲደበቁና አቤሜሌክን ለመግደል እንዲጠባበቁ ላካቸው”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች ሊያጠቁት እየተጠባበቁ እንዳሉ አንድ ሰው ለአቤሜሌክ ነገረው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“መተማመን” የሚለው ቃል የነገር ስም ሲሆን “መታመን” በሚል ግሥ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ታመኑበት” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እነርሱ” የሚያመለክተው ገዓልን፣ ዘመዶቹንና የሴኬምን ሰዎች ነው።
ይህንን ያደረጉት የወይን ጭማቂ ለማዘጋጀት ነው።
“ሰባበሩ” ወይም “ጨፈለቁ”
እዚህ ጋ “ቤት” የሚወክለው መቅደስን ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 9፡26 ላይ እንዴት እንደተርጎምከው ተመልከት።
ገዓል የሰኬም ሰዎች አቤሜሌክን ማገልገል እንደሌለባቸው አጽንዖት ለመስጠት ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “አቤሜሌክን ማገልገል የለብንም!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱም ጥያቄዎች አንድ ናቸው። የአቤሜሌክ እናት ከሴኬም በመሆኗ ምክንያት ገዓል አቤሜሌክን ለማመልከት “ሴኬም” ይላል። አ.ት፡ “አቤሜሌክን ማገልገል የለብንም፣ እርሱም ሴኬም ነው!” ( እና ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ገዓል የሰኬም ሰዎች አቤሜሌክን ማገልገል እንደሌለባቸው አጽንዖት ለመስጠት ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “እርሱ የይሩበአል ልጅ ብቻ ነው፣ ዜቡልም የእርሱ ሹም ብቻ ነው” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የጌዴዎን ሌላው ስሙ ነው። ይህንን በመሳፍንት 6፡32 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ገዓል የሚለው፣ የሴኬም ሰዎች ማገልገል ያለባቸው እውነተኛ ከነዓናውያን የሆኑትን ከኤሞር የተወለዱትን እንጂ እስራኤላዊ አባት ያለውን ሰው ማገልገል የለባቸውም።
ገዓል የሰኬም ሰዎች አቤሜሌክን ማገልገል እንደሌለባቸው አጽንዖት ለመስጠት ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “አቤሜሌክን ማገልገል የለብንም!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“የሴኬምን ሰዎች ባስተዳድር እመኛለሁ”
ይህንን ስም በመሳፍንት 9፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
“የኤቤድ ልጅ ገዓል የተናገረውን ሰሙ”
እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 9፡26 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
መቆጣቱ እንደ እሳት መንደድ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “በጣም ተቆጣ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ዜቡል ገዓልንና የሴኬምን ሰዎች እያታለላቸው ነው። አ.ት፡ “በምስጢር”
ይህ የከተማው ሰዎች በድስት ውስጥ እንዳለ ፈሳሽ መንተክተካቸውን ያሳያል። አ.ት፡ “የከተማይቱ ሰዎች በአንተ ላይ እንዲያምጹ እያነሣሧቸው ነው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ከተማ” የሚወክለው በከተማይቱ የሚኖሩትን ሰዎች ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ “በዚህ ሰዓት” ማለት አይደለም፣ ነገር ግን ትኩረትን ወደሚቀጥለው አስፈላጊ ጉዳይ ለመሳብ ጥቅም ላይ ውሏል።
“ተደብቆ እነርሱን በድንገት ማጥቃት”
ይህ ማለት የገዓልን ተከታዮች ለማጥፋት የፈለጉትን ማድረግ ይችላሉ።
“አቤሜሌክን የተከተሉ ሰዎች ሁሉ” ወይም “ለአቤሜሌክ ይዋጉ የነበሩ ሰዎች ሁሉ”
እዚህ ጋ “ሴኬም” የሚወክለው የሴኬምን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “የሴኬምን ሰዎች በድንገት ለማጥቃት ተደበቁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በ4 ቡድኖች ለያይቶ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እነዚህን ስሞች በመሳፍንት 9፡26 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
ይህ የሰው ስም ነው። ይህንን በመሳፍንት 9፡26 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የሰው ስም ነው። ይህንን በመሳፍንት 9፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ዜቡል ገዓልን እያደናገረውና ለጦርነት እንዳይዘጋጅ እያዘገየው ነው። አ.ት፡ “ያ ሰዎች ሳይሆኑ በኮረብቶቹ ላይ ጥላዎች ብቻ ናቸው”
“1 ቡድን” ወይም “1 ጓድ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
በመሳፍንት 9፡28 ላይ ይህንን ስም እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ዜቡል በዚህ ምላሽ በማይፈልግ ጥያቄ በገዓል ላይ እየተሳለቀበት ነው። አ.ት፡ “አሁን በትዕቢት አትናገርም” ወይም “አሁን አትታበይም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ዜቡል የገዓልን የኩራት ንግግር መልሶ እየጠቀሰለት ነው። ይህ እንደ መግለጫና ቀጥተኛ እንዳልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ተደርጎ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አቤሜሌክን ማገልገል የለብንም ብለህ የነበርከው አንተ” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እና ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ ትዕምርተ ጥቅሶች የሚለውን ተመልከት)
ዜቡል በዚህ ምላሽ በማይፈልግ ጥያቄ ገዓልን እየተገዳደረው ነው። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የናቅኻቸው ሰዎች እኝውልህ” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እጅግ ያልተወደዱ ወይም የተጠሉ
ይህንን ስም በመሳፍንት 9፡26 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ብዙ ሰዎች ቆስለው ሞቱ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንድ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሰው ስም ነው። ይህንን በመሳፍንት 9፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የሰው ስም ነው። ይህንን በመሳፍንት 9፡26 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው ይህንን ለአቤሜሌክ ነገረው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በ3 ቡድኖች ለያያቸው” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
x
“የወታደሮቹ ቡድኖች”
“ሌሎች 2” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አቤሜሌክ” የሚወክለው ራሱንና ወታደሮቹን ነው። አ.ት፡ “አቤሜሌክና ወታደሮቹ ተዋጉ … አጠፉ”
እዚህ ጋ “ከተማ” የሚወክለው ሰዎችን ነው። አ.ት፡ “በሴኬም ሰዎች ላይ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“አወደሙ”
“በምድሪቱ ላይ ጨው ዘራ”። በምድር ላይ ጨው መዝራት በዚያ ቦታ ምንም ነገር እንዳይበቅል ያደርጋል።
እዚህ ጋ ይህ የሚወክለው መቅደስን ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ኤል” የሚለው ቃል ትርጉም “አምላክ” ማለት ነው። ይህ በመሳፍንት 8፡33 እንዳለው “በኣል በሪት” ሁሉ ያው ሐሰተኛ አምላክ ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው ለአቤሜሌክ ነገረው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የተራራ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ቅርንጫፎቹን በብዙ መጠን እንደ ክምር መከመር ነው።
“1,000 ያህል ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንድ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ከቴመስ ከተማ ውጪ ሰፈረ”
“አጠቃት”
ሁለት ትላልቅና ጠፍጣፋ ድንጋዮች ጥራጥሬ ለመፍጨት ያገለግሉ ነበር። በታችኛው ላይ በመንከባለል በመሐል ያለውን ጥራጥሬ የሚፈጨው ከላይ የሚሆነው መጅ ነው።
ይህ የአቤሜሌክን የጦር መሣሪያ የሚሸከመው ሰው ነው።
ይህ ማለት ወጣቱ አቤሜሌክን በሰይፍ ወጋው።
“70” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ክፋት በራሳቸው ላይ ተመለሰ” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ስላደረጉት ክፋት ሁሉ የሴኬምን ሰዎች ቀጣቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “የይሩበአል ልጅ የኢዮአታም እርግማን መጣባቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የጌዴዎን ሌላው ስሙ ነው። ይህንን ስም በመሳፍንት 6፡32 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የቦታ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“እስራኤልን ለማዳን መጣ” ወይም “እስራኤልን ለማዳን መሪ ሆነ”
እዚህ ጋ “እስራኤል” የሚወክለው የእስራኤልን ሕዝብ ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ፈረደ” ማለት የእስራኤልን ሕዝብ መራ ማለት ነው።
“23 ዓመት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ቀበሩት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከቶላ በኋላ ገለዓዳዊው ኢያዕር መሪ ነበር” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንድ ሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ኢያዕር ከገለዓድ ነገድ ነበር
እዚህ ጋ “ፈረደ” ማለት የእስራኤልን ሕዝብ መራ ማለት ነው።
እዚህ ጋ “እስራኤል” የሚወክለው የእስራኤልን ሕዝብ ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“22 ዓመት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“30 ወንዶች ልጆች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአንድ ሰው ስም የሚጠራ የአውራጃ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት መጽሐፈ መሳፍንት እስከሚጻፍበት ጊዜ ድረስ ማለት ነው።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ቀበሩት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የቦታ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
አንድ ሰው እየጨመረበት እንደሚያተልቀው አንዳች ነገር ይህ የተነገረው ስለ ክፋት ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ክፉ ነው ያለውን ማድረጋቸውን ቀጠሉ”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእግዚአብሔር ፊት የሚወክለው የእርሱን ፍርድ ወይም ምዘና ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እንደሚለው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአስታሮት ብዙ ቁጥር ሲሆን በተለያየ ቅርጽ የምትመለክ እንስት አምላክ ነበረች። ይህንን በመሳፍንት 2፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
በመሠረቱ ደራሲው ሁለት ጊዜ የተናገረው ስለ አንድ ነገር አጽንዖት ለመስጠት ነው። እነዚህ ሊጣመሩ የሚችሉ ናቸው። አ.ት፡ “እግዚአብሔርን ማምለካቸውን ሙሉ በሙሉ አቆሙ”
ከዚያ በኋላ እግዚአብሔርን አለማምለካቸውና አለመታዘዛቸው ሰዎቹ እግዚአብሔርን ትተው ወደ አንድ የሆነ ቦታ እንደሄዱ ሆኖ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ቁጣ የሚነድ እሳት ይመስል እግዚአብሔር እንደ ተቆጣ ተነግሯል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ በጣም ተቆጣ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ፍልስጥኤማያንና አሞናውያን እስራኤላውያንን እንዲያሸንፉ መፍቀዱ እስራኤላውያንን ለእነርሱ እንደሸጠላቸው ሆኖ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ኃይልን ወይም መቆጣጠርን ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ቃላት የሚሉት በመሠረቱ ስለ አንድ ነገር ሲሆን እስራኤላውያን ምን ያህል እንደተሰቃዩ አጽንዖት ለመስጠት ነው። አ.ት፡ “በከፋ ሁኔታ አስጨነቋቸው”
“18 ዓመት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምስራቅ ማለት ነው።
“ይህ አውራጃም ደግሞ ገለዓድ ተብሎ ተጠርቷል”
“ይሁዳ” እና “ብንያም” የእነዚያን ነገዶች ሕዝቦች ያመለክታል። አ.ት፡ “የይሁዳ ነገድ ሕዝቦች … የብንያም ነገድ ሕዝቦች”። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ቤት” የሚያመለክተው የኤፍሬምን ነገድ ሕዝቦች ነው። አ.ት፡ “የኤፍሬም ነገድ ሕዝቦች”። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እስራኤል” የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “በመሆኑም የእስራኤል ሕዝብ በጣም ተሰቃየ”። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔር እንዲረዳቸው በፍጹም ልባቸው ጠየቁት።
ከዚያ በኋላ እግዚአብሔርን አለማምለካቸውና አለመታዘዛቸው ሰዎቹ እግዚአብሔርን ትተው ወደ አንድ የሆነ ቦታ እንደሄዱ ሆኖ ተነግሯል። ( ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቡ የሚናገሩት ስለ እግዚአብሔር ሲሆን “አምላካችን” ብለው ይጠሩታል። ይህ በሁለተኛ መደብ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አምላካችን ሆይ፣ አንተን ትተንሃል” (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ሌሎች አማልክትን ስለማምለካቸው እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ ይገስጻቸዋል። ይህ መልስ የማይሻ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከሲዶናውያን … ያዳንኋችሁ እኔ ነኝ” (መልስ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ከማዖን ቤተሰብ ወይም ጎሳ የሆኑ ሕዝቦች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ኃይል” የሚወክለው አማሌቃውያንን እና ማዖናውያንን ነው። አ.ት፡ “ከእነርሱ”። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ከዚያ በኋላ እግዚአብሔርን አለማምለካቸውና አለመታዘዛቸው ሰዎቹ እግዚአብሔርን ትተው ወደ አንድ የሆነ ቦታ እንደሄዱ ሆኖ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ከእንግዲህ ወዲህ” የሚለው ሐረግ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙም አንድ ነገር በማድረግ መቀጠል ማለት ነው። በእግዚአብሔር አነጋገር ውስጥ ግልጽ ያልሆነውን ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። አ.ት፡ “በተደጋጋሚ እናንተን ማዳኔን አልቀጥልም” ወይም “እናንተን ማዳን ማቆሜን እርግጠኛ መሆን ትችላላችሁ”
የዚህን መግለጫ ግልጽ ያልሆነ ትርጉም ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። አ.ት፡ “የወረሷቸውን የእንግዶች አማልክት ምስሎች”
እዚህ ጋ እስራኤል የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ከእንግዲህ ወዲያ እንዲሰቃይ አልፈለገም”።(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“አሞናውያንን ለመዋጋት ሰራዊታችንን የሚመራው ማን ነው?”
ይህ ከገለዓድ አውራጃ የሆነ ግለሰብ ነው። የእርሱም አባት ስም ገለዓድ መሆኑ የአጋጣሚ ጉዳይ ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“የገለዓድ ሚስት የወለደቻቸው ወንዶች ልጆች በጎለመሱ ጊዜ”
ጦብ የአውራጃ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ተከተሉት” ወይም “አብረው በየስፍራው ሄዱ”
“ከጥቂት ጊዜ በኋላ”
“ተዋጉ” የሚለው ቃል የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙም እስራኤልን ወጉ፣ በጦርነቱም ከእነርሱ ጋር ነበሩ። እዚህ ጋ “እስራኤል” የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው። (የአነጋገር ዘይቤ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ከ -- ጋር መዋጋት እንድንችል”
እዚህ ጋ “ቤት” የሚያመለክተው በቤቱ ውስጥ ያሉትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “ቤተሰቦቼ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ለዚህ ነው” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ዮፍታሔ በችግር ውስጥ ስለመሆናቸው የተናገረውን ነው። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉሙ ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “አሁን ወደ አንተ የመጣነው በችግር ውስጥ ስለሆንን ነው”።
“የአሞንን ሰዎች ውጋቸው”
እነዚህ ሁለት ቃላት መሰረታዊ ትርጉማቸው አንድ ሆኖ ሳለ የዮፍታሔን አስፈላጊነት አጽንዖት ለመስጠት ተደግመዋል። ሁለቱን ቃላት ልታጣምራቸው ትችላለህ። አ.ት፡ “አዛዥ”።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። እዚህ ጋ “በእግዚአብሔር ፊት” የሚለው ሐረግ የተናገረውን ቃል በአግዚአብሔር ፊት እንደ መሓላ ደገመው ማለት ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው መሪያቸው ለመሆን ለገለዓድ መሪዎች የተናገረውን ቃል ነው።
“በመካከላችን ለምን ጸብ ይሆናል?” ዮፍታሔ ንጉሡ በእስራኤል ላይ ለምን እንደ ተቆጣ ይጠይቃል።
“አንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የአሞንን ንጉሥ ሲሆን ራሱንና ወታደሮቹን ይወክላል። አ.ት፡ “ወታደሮችህ መሬታችንን ለመያዝ ለምን ይመጣሉ”
“በጉልበት ለመውሰድ የመጡት”
እነዚህ የሁለት ወንዞች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ከዮርዳኖስ ወንዝ በወዲያ በኩል”
“በሰላማዊ መንገድ” ወይም “ልትከላከላቸው እንዳትሞክር”
እዚህ ጋ “እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለንጉሡ የሚናገረውን መልዕክተኛ ነው። ይህ ምናልባት በቡድን የሆኑትን መልዕክተኞች በሚያመለክተውና በተከፈተው ተለዋዋጭ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም እንዳለው “እነርሱ” ተብሎ መጻፍ ይኖርበት ይሆናል። አ.ት፡ “መልዕክተኞቹ እንዲህ እንዲሉ ዮፍታሔ ነገራቸው” ወይም “እንዲህ አሉ”።
ሰዎች ወደ ተስፋይቱ ምድር በሚጓዙበት ጊዜ ሁሉ ወደ ተስፋይቱ ምድር “ወደ ላይ” እንደ ሄዱ ይነገርላቸዋል። እስራኤላውያን ግብፅን ለቀው በወጡ ጊዜ ወደ ተስፋይቱ ምድር በመጓዝ ላይ ነበሩ። አ.ት፡ “ግብፅን ለቀው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
መልዕክተኞቹ የተላኩት በእስራኤል መሪዎች ናበር። አ.ት፡ “የእስራኤል መሪዎች መልዕክተኞችን በላኩ ጊዜ”
“በመሐል ሲሄዱ” ወይም “ማቋረጥ”
ይህ ቃል ዘይቤአዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙም “እምቢ” ማለት ነው። አ.ት፡ “እምቢ አለ” ወይም “ጥያቄአቸውን አልተቀበለም” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እስራኤል ወደ ሞዓብ ንጉሥ መልዕክተኞችን የላኩበት ምክንያት ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ደግሞም ወደ ሞዓብ ንጉሥ ተመሳሳዩን ጥያቄ የሚያቀርቡ መልዕክተኞችን ላኩ”
እስራኤል በሞዓብ መካከል ለማለፍ ያቀረበውን ጥያቄ የሞዓብ ንጉሥ አልተቀበለውም። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም በበለጠ ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “እርሱም ደግሞ እምቢ አለ፣ በሞዓብ ምድር መካከል እንዲያልፉም አልፈቀደላቸውም”።
ይህ የወንዝ ስም ነው። ይህንን በመሳፍንት 11፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
መልዕክተኞቹ የተላኩት በእስራኤል መሪዎች ነው። አ.ት፡ “የእስራኤል መሪዎች መልዕክተኞችን በላኩ ጊዜ”
ይህ የሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ሴዎን በምድሩ በሰላም ያልፋል ብሎ እስራኤልን አላመነም። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም በይበልጥ ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ይሁን እንጂ ሴዎን የእስራኤል ሕዝብ በግዛቱ በኩል በሰላም ያልፋል ብሎ አላመነም”።
“እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሴዎንን ሲሆን ይህም ራሱንና ሰራዊቱን ይወክላል። አ.ት፡ “በዚያ ተዋጉ” ወይም “በዚያ ሰራዊቱ ተዋጋ”
የዚህን ሰው ስም በመሳፍንት 11፡19 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እዚህ ጋ “እጅ” የሚያመለክተው በጦርነት የማሸነፍ ኃይልን ነው። አ.ት፡ “በሴዎንና በሕዝቡ ሁሉ ላይ ለእስራኤል ኃይልን ሰጠው”። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእነዚህን ወንዞች ስም በመሳፍንት 11፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
ዮፍታሔ ምላሽ በማይፈልግ በዚህ ጥያቄ የአሞናውያንን ንጉሥ ይገስጸዋል። “የእነርሱ” የሚለው ቃል እስራኤልን ያመለክታል። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በመሆኑም፣ መሬታቸውን የራስህ አድርገህ መውሰድ አይኖርብህም”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ዮፍታሔ ምላሽ በማይሻ ጥያቄ የአሞናውያንን ንጉሥ እየገሰጸው ነው። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አምላክህ ካሞሽ የሚሰጥህን ምድር ብቻ መውሰድ ይኖርብሃል”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙ አንድን ነገር በቁጥጥር ስር ማድረግ ማለት ነው። አ.ት፡ “በቁጥጥርህ ስር አድርግ” ወይም “የራስህ አድርግ”። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሐሰተኛ አምላክ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ዮፍታሔ ምላሽ በማይሻ ጥያቄ የአሞናውያንን ንጉሥ እየገሰጸው ነው። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አንተ የሞዓብ ንጉሥ ከነበረው ከሴፎር ልጅ ከባላቅ አትሻልም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የሰዎች ስምች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ዮፍታሔ ምላሽ በማይሻ ጥያቄ የአሞናውያንን ንጉሥ እየገሰጸው ነው። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ይሁን እንጂ ከእስራኤል ጋር ለመከራከር አልደፈረም”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ዮፍታሔ ምላሽ በማይሻ ጥያቄ የአሞናውያንን ንጉሥ እየገሰጸው ነው። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ከቶ በእነርሱ ላይ ጦርነትን አላወጀም”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“300 ዓመት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
በመሳፍንት 11፡19 ላይ በተረጎምክበት መልኩ የዚህችን ከተማ ስም ተርጉም።
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
በመሳፍንት 11፡13 ላይ በተረጎምክበት መልኩ የዚህችን ከተማ ስም ተርጉም።
ዮፍታሔ ምላሽ በማይሻ ጥያቄ የአሞናውያንን ንጉሥ እየገሰጸው ነው። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በዚያን ጊዜ ማስመለስ ነበረብህ” ወይም “ከአመታት በፊት ልታስመልሳቸው ይገባህ ነበር፤ አሁን ግን በጣም ዘግይተሃል” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ዮፍታሔ የሚናገረው ሴዎንን ነው። እዚህ ጋ፣ ዮፍታሔ፣ ራሱን እንደ እስራኤላውያን፣ ንጉሣቸውን ሴዎንን እንደ አሞናውያን አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “እስራኤላውያን ሕዝብህን አልበደሉም፣ ይሁን እንጂ ሕዝብህ እየወጉን በድለውናል”።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አንድን ሰው መበደል ማለት እነርሱን መበደል ነው። አ.ት፡ “የማይገባውን አላደረግሁብህም … የማይገባውን አድርገህብኛል” ወይም “ኢፍትሐዊ አልሆንኩብህም … ኢፍትሐዊ ሆነህብኛል”። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙም በዮፍታሔ ውሳኔዎች ላይ መንፈስ ቅዱስ ተጽዕኖ አሳድሯል ማለት ነው። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር መንፈስ ዮፍታሔን ተቆጣጠረው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ዮፍታሔ በእነዚህ አካባቢዎች ከአሞን ሰዎች ጋር ለሚያደርገው ውጊያ ሰዎችን በሰራዊቱ ውስጥ ለማካተት እየመዘገባቸው አለፈ። የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ከምጽጳ ገለዓድ … ሰዎችን ወደ ሰራዊቱ እየሰበሰበ በገለዓድና ምናሴ መካከል አለፈ”።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙ አንድን ነገር መሥዋዕት አድርጎ ማቅረብ ማለት ነው። አ.ት፡ “እርሱን እሠዋልሃለሁ” ወይም “መሥዋዕት አድርጌ አቀርብልሃለሁ”። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ዮፍታሔ የሰራዊቱ መሪ በመሆኑ፣ እርሱና ሰራዊቱ በተደጋጋሚ ዮፍታሔን ራሱን ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ስለዚህ ዮፍታሔና ሰራዊቱ አለፉ -- ተዋጉ -- እግዚአብሔር ድልን ሰጣቸው”
የዚህችን ከተማ ስም በመሳፍንት 11፡26 ላይ በተረጎምክበት መልኩ ተርጉም።
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“20 ከተሞችን ጨምሮ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እንደ ከበሮ የሚመታበት አናት ያለው፣ በሚንቀሳቀስበት ጊዜ ድምፅ እንዲያሰማ በዙሪያው ቁርጥራጭ ብረቶች የሚደረጉለት የሙዚቃ መሣሪያ።
ይህ ለቅሶን ወይም ታላቅ ሐዘንን የሚያሳይ ድርጊት ነው። አ.ት፡ “ልብሱን በሐዘን ቀደደ” (ምሳሌአዊ ድርጊት የሚለውን ተመልከት)
ዮፍታሔ አንዱን አሳብ ሁለት ጊዜ መናገሩ እጅግ ስለ ማዘኑ አጽንዖት ለመስጠት ነው።
እዚህ ጋ፣ ዮፍታሔ ጥልቅ ሐዘኑን እንደሚሰባብረው አንደ አንዳች ነገር ቆጥሮ ይናገራል። አ.ት፡ “ጥልቅ ሐዘን ላይ ጥለሽኛል” ወይም “በሐዘን እንድሞላ አደረግሽኝ”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ዮፍታሔ የሚናገረው ጥልቅ ሐዘኑና ሥቃዩ እንደ ሕመም እንደሆነበት ነው። አ.ት፡ “አንቺ ሥቃይ እንደሚያመጣብኝ ዓይነት ሰው ሆነሻል” ወይም “ለጥልቅ ሐዘን ዳርገሽኛል”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። ቃልን ማጠፍ ማለት ልታደርገው ቃል የገባህበትን ጉዳይ መተው ነው። አ.ት፡ “ቃል የገባሁበትን ጉዳይ መፈጸም አለብኝ” ወይም “ቃሌን ለማጠፍ አልችልም”። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ጠላቶቹን በማሸነፍ እግዚአብሔር ተበቅሎለታል። የዚህ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “በጠላቶችህ በአሞናውያን ላይ ተበቅሎልሃል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ስለ እኔ ይህንን ቃል ኪዳን ጠብቅ” ወይም “እኔን በሚመለከት ይህንን ቃል ኪዳን ጠብቅ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ድንግል በመሆኔ ምክንያት ላልቅስ” ወይም “ከእንግዲህ ስለማላገባ ላልቅስ”
ይህ አንድን ከገለዓድ የሆነን ሰው ያመለክታል። ይህንን በመሳፍንት 10፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እዚህ ጋ “ጥሪ” የሚለው የነገር ስም እንደ ግሥ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የኤፍሬም ሰዎች በአንድ ላይ ተጠሩ” ወይም “የኤፍሬም ሰዎች ወታደሮቻቸውን በአንድ ላይ ሰበሰቧቸው”። (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“መንገዳቸውን … አልፈው ሄዱ” ወይም “ጉዞአቸውን … አልፈው ተጓዙ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ የሚያመለክተው ቤቱን በውስጡ ካሉት ሰዎች ጋር ስለ ማቃጠል ነው። አ.ት፡ “ቤትህን በውስጡ እንዳለህ እናቃጥለዋለን”። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተው የኤፍሬምን ሰዎች ነው።
ዮፍታሔ “እኔ” የሚለውን ቃል የሚጠቀመው ራሱንና የገለዓድን ሰዎች በሙሉ ለማመልከት ነው። አ.ት፡ “አታድኑን”
“እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ሲሆን የኤፍሬምን ሰዎች ያመለክታል። ዮፍታሔ “እኔ” በሚልበት ጊዜ የሚያመለክተው ራሱን ጨምሮ የገለዓድን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “አላዳናችሁንም”።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ በራስ ጉልበት በመደገፍ ራስን ለአደጋ መስጠት ማለት ነው። ዮፍታሔ የገለዓድን ሰዎች እንደ ራሱ አድርጎ ማመልከቱን ይቀጥላል። አ.ት፡ “በራሳችን በመተማመን ሕይወታችንን ለአደጋ ሰጥተናል”። (የአነጋገር ዘይቤ እና የሚለውን ተመልከት)
በአሞናውያን ላይ እግዚአብሔር ለገለዓድ ሰዎች ድልን እንደ ሰጣቸው ዮፍታሔ ያመላክታል። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም በይበልጥ መብራራት ይችላል። አ.ት፡ “በእነርሱ ላይ እግዚአብሔር ድልን ሰጥቶናል” ወይም “በጦርነት እንድናሸንፋቸው እግዚአብሔር ፈቅዶልናል”
“እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዮፍታሔንና የገለዓድን ተዋጊዎች ሁሉ ነው። አ.ት፡ “ከኤፍሬም ጋር ተዋጉ”
“እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተው የኤፍሬምን ሰዎች ነው። ዮፍታሔ “እኔ” በሚልበት ጊዜ የሚያመለክተው ራሱን ጨምሮ የገለዓድን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “እኛን ልትወጉን ለምን መጣችሁ”
የዚህን ስድብ ትርጉም ግልጽ ልታደርገው ትችላለህ። አ.ት፡ “ይህ ቦታ ለእናንተ ለገለዓዳውያን አይገባችሁም። እናንተ በዚህ ለመኖር የመጣችሁ ሰዎች ብቻ ናችሁ”
ይህ ማለት በአሞን በኩል ሲያልፉ ከአሞናውያን ጋር ተዋጉ። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “በግዛታቸው በኩል ስናልፍ ክአሞን ሰዎች ጋር ተዋጋን”
የገለዓድ ሰዎች
“በኤፍሬምና በምናሴ አውራጃዎች” ወይም “በኤፍሬምና በምናሴ ምድር”። እዚህ ጋ “ኤፍሬም” እና “ምናሴ” የሚያመለክቱት አውራጃዎችን ሲሆን በዚያ በሚኖሩ ነገዶች ስም ተሰይመዋል።
“ለኤፍሬም ምድር”
“ገለዓዳውያን ተቆጣጠሩት” ወይም “ገለዓዳውያን ያዙት”
እነዚህ ውሃው ጥልቀት የሌለው በመሆኑ በእግር ልታቋርጥ የምትችለው ወንዝ ያሉባቸው አካባቢዎች ናቸው።
ከኤፍሬም ነገድ የሆነ ሰው
እነዚህ ቃላት ምንም ትርጉም የላቸውም። እነዚህን ቃላት ወደ ራስህ ቋንቋ ቅዳቸውና በቃላቱ መጀመሪያ ላይ “ሺ” እና “ሲ” የሚሉ ፊደላት ለየብቻ መተርጎማቸውን እርግጠኛ ሁን። (ቃላትን መቅዳት ወይም መዋስ የሚለውን ተመልከት)
“የቃላቱን ድምፅ ማውጣት”
“42,000” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አርባ ሁለት ሺህ ኤፍሬማውያንን ገደሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ገለዓዳዊው ዮፍታሔ ሞተና ቀበሩት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከቤተ ልሔም የሆነ የአንድ ሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ዳረ” የሚለው ቃል የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ልጆቹ እንዲያገቡ ፈቅዷል ማለት ነው። አ.ት፡ “ሠላሳ ሴቶች ልጆች ነበሩትና እያንዳንዳቸው እንዲያገቡ ቅድመ ዝግጅት አደረገላቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ከውጭ አመጣላቸው” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ትርጉሙ ከሌላ ጎሳ የሆኑት ሴቶች ከወንዶች ልጆቹ ጋር ተጋቡ ማለት ነው። አ.ት፡ “ከራሱ ጎሳ ውጭ ካሉ ሰዎች ሠላሳ ሴቶች ልጆች የእርሱን ወንዶች ልጆች እንዲያገቡ አደረገ”። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በቤተ ልሔም ቀበሩት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ከዛብሎን ነገድ የሆነ አንድ ሰው
የዚህን ቦታ ስም በመሳፍንት 1፡35 ላይ እንደተረጎምከው ተርጉመው።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በኢያሎን ቀበሩት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ጲርዓቶን የቦታ ስም ሲሆን ከዚያ አካባቢ የሆነ ሰው ደግሞ ጲርዓቶናዊ ይባላል። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሰዎች የሚቀመጡባቸውን ሰባ አህዮች የራሳቸው ማድረግ ችለዋል። እዚህ ጋ “መቀመጥ” የሚለው ቃል “የራስ ማድረግ” ከሚለው ይልቅ ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “ሰባ አህዮች ነበሯቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“40 ወንዶች ልጆች -- 30 የልጅ ልጆች -- 70 አህዮች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
የእግዚአብሔር ፊት የእርሱን ፍርድ ወይም ምዘና ይወክላል። ይህንን በመሳፍንት 2፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በእግዚአብሔር ፍርድ ክፉ የሆነውን” ወይም “እግዚአብሔር ክፉ ነው ያለውን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው በጦርነት ድል ማድረጊያ ኃይልን ነው። አ.ት፡ “ፍልስጥኤማውያን እንዲያሸንፏቸው ፈቀደ” ወይም “በፍልስጥኤማውያን እንዲጨቆኑ ፈቀደ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“40 ዓመት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በእስራኤል የነበረ ከተማ ስም ነው። እርሱ በዳን ድንበር አቅራቢያ በይሁዳ አውራጃ ነበር። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
የዳን ነገድ ሰዎች
ይህ የሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሕፃን ልጅን መወለድ ያመለክታል። አ.ት፡ “ወንድ ልጅ መውለድ” ወይም “ወንድ ሕፃን ልጅ ይኖርሻል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር መበላት የለበትም ያለው ነገር በአካላዊነቱም ንጹሕ እንዳይደለ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“አስተውይ” ወይም “አድምጪ”
እዚህ ጋ “ራስ” የሚያመለክተው ጸጉሩን ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ማንም ጸጉሩን እንዳይቆርጠው”(አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ጸጉርን ከቆዳ አጠገብ አድርሶ ለመቁረጥ የሚያገለግል ስል ቢለዋ ነው
ይህ ማለት እንደ ናዝራዊ ለእግዚአብሔር የተሰጠ ይሆናል ማለት ነው። አ.ት፡ “ለእግዚአብሔር የተሰጠ ናዝራዊ” ወይም “እንደ ናዝራዊ ለእግዚአብሔር የተሰጠ”
እዚህ ጋ “ማህፀን” የሚያመለክተው ሕፃን ከመወለዱ በፊት ያለውን ጊዜ ነው። አ.ት፡ “ከመወለዱ በፊት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” መቆጣጠር ማለት ነው። አ.ት፡ “ከፍልስጥኤማውያን ቁጥጥር” ወይም “በፍልስጥኤማውያን ቁጥጥር ስር ከመሆን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ሰውየው የተላከው በእግዚአብሔር ነው። ይህ ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የላከው አንድ ሰው”
እዚህ ጋ “በጣም የሚያስፈራ” ማለት “አስደንጋጭ” ማለት ነው። አ.ት፡ “የእግዚአብሔርን መልአክ ይመስል ስለ ነበረ በጣም ፈርቼ ነበር”
“አስተውል” ወይም “አድምጥ”
ይህ የሕፃን ልጅ መወለድን ያመለክታል። አ.ት፡ “ወንድ ልጅ ትወልዳለች” ወይም “ወንድ ሕፃን ልጅ ይኖራታል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር መበላት የለበትም ያለው ነገር በአካላዊነቱም ንጹሕ እንዳይደለ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት እንደ ናዝራዊ ለእግዚአብሔር የተሰጠ ይሆናል። ይህንን በመሳፍንት 3፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ለእግዚአብሔር የተሰጠ ናዝራዊ” ወይም “እንደ ናዝራዊ ለእግዚአብሔር የተሰጠ”
ይህ አጽንዖት የሚሰጠው በሕይወት ዘመኑ ሁሉ መሆን እንዳለበት ነው። አ.ት፡ “ሕይወቱን ሙሉ”
የዚህን ሰውዬ ስም በመሳፍንት 13፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ግልጽ ያልሆኑትን የዳራውን ቃላት ግልጽ ልታደርጋቸው ትችላለህ። አ.ት፡ “ወደ ማኑሄ ሚስት መጣ”
“ስማ” ወይም “የምነግርህን ልብ በል”
ይህ በመሳፍንት 13፡3 የእግዚአብሔርን መልአክ ያመለክታል። ይህ ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር ሰው”
“የተናገርከው ቃል”
እዚህ ጋ መልአኩ ከወይን “የሚወጣ” ሲል የትኛውንም ከወይን የሚገኘውን ምግብ እንደሆነ ያመላክታል። አ.ት፡ “በወይን ላይ የሚበቅል ማንኛውም ነገር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር መበላት የለበትም ያለው ነገር በአካላዊነቱም ንጹሕ እንዳይደለ ተነግሯል። ይህንን ሐረግ በመሳፍንት 13፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ግልጽ ያልሆነውን የማኑሄን መግለጫ ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። አ.ት፡ “እንድትበላው የፍየል ጠቦት እናብስልልህ”
“የተናገርከው ሲፈጸም”
መልአኩ በተግሳጽ መልክ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ስሜ ማን መሆኑን መጠየቅ የለብህም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ስሙን ለምን መጠየቅ እንደማይኖርባቸው በይበልጥ ግልጽ ማድረጉ ይጠቅም ይሆናል። አ.ት፡ “ለመረዳት እጅግ ያስቸግራችሁ ይሆናል”
ይህ ሕግ የሚቃጠል መሥዋዕት በሚቀርብበት ጊዜ የእህል ቁርባን እንዲቀርብ ያዛል። አ.ት፡ “ከእርሱም ጋር የታዘዘውን የእህል ቁርባን” ወይም “አብሮት እንዲሆን የእህል ቁርባን”
“በመሠዊያው ላይ”። ማኑሄ መሥዋዕቱን ያቀረበበት መሠዊያ ዐለት ነበር።
“መልአኩ አንድ ነገር አደረገ”
“የእግዚአብሔር መልአክ በመሠዊያው ነበልባል ውስጥ ተመልሶ ወደ ሰማይ ሄደ”
“በግምባራቸው ተደፉ” ይህ የአድናቆትና የአክብሮት ምልክት ነው፣ ሆኖም እግዚአብሔርን መፍራታቸውንም ያሳያል። (ምሳሌአዊ ድርጊት የሚለውን ተመልከት)
“እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ማኑሄና ሚስቱ ያዩትን ሰው ነው።
እግዚአብሔር እንደሚገድላቸው ማሰባቸውን ያሳያል። ይህ ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ስላየነው ይገድለናል”
የማኑሄ ሚስት ስለ አንዱ ነገር ሁለት ጊዜ የምትናገረው አጽንዖት ለመስጠት ነው። እነዚህ ሁለት መግለጫዎች መጣመር ይችላሉ። አ.ት፡ “እንድናደርግ የፈለገውን አይነግረንም ነበር”
“የማኑሄ ሚስት”
ይህ የልጅ መወለድን ያመለክታል። አ.ት፡ “ወንድ ልጅ ወለደች” ወይም “ወንድ ልጅ አገኘች” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ዐዋቂ ሆነ” ወይም “ጎለመሰ”
እዚህ ጋ የእግዚአብሔር መንፈስ ሳምሶንን ማነቃቃቱ በማሰሮ ውስጥ ያለ ምግብ ከሚማሰልበት መንገድ ጋር ተነጻጽሯል። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር መንፈስ በሳምሶን ላይ ተጽዕኖ ማድረግ ጀመረ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ማህነህ ዳን ለዘለቄታቸው የሚኖሩበትን በሚፈልጉበት ወቅት የዳን ነገድ በጊዜያዊነት የሰፈሩበት ቦታ ስም ነው። ኤሽታኦል የከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
የዚህን ከተማ ስም በመሳፍንት 13፡2 በተረጎምክበት መልኩ ተርጉመው
“ወረደ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የአባቱ ቤት ካለበት ተምና ዝቅ ባለ ስፍራ ስለሚገኝ ነው። ተምና በሶሬቅ ሸለቆ የሚገኝ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ሴት ልጅ” የሚለው ቃል ያላገባችን ወጣት ሴት የሚያመለክት የትህትና አገላለጽ ነው። አ.ት፡ “በፍልስጥኤም ሰዎች መካከል አንዲት ያላገባች ሴት” ወይም “ፍልስጥኤማዊት ልጃገረድ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። ሳምሶን ወላጆቹ የፍስጥኤማዊቷ ሴት ወላጆችን ለጋብቻ እንዲጠይቁለት ግድ እያላቸው ነው። አ.ት፡ “ሚስት እንድትሆነኝ አሁን አጋቡኝ” ወይም “እርሷን እንዳገባት ቅድመ ዝግጅት አድርጉልኝ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን ጥያቄ ሳምሶንን የሚጠይቁት ከገዛ ሕዝባቸው መካከል ሚስት ሊያገኙለት እንደሚችሉ አሳብ ለመስጠት ነው። ይህ ጥያቄ በመግለጫነት ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “በርግጥ ማግባት እንድትችል በሕዝብህ መካከል ሴቶች አሉ” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ሴት ልጅ” የሚለው ቃል ያላገባችን ወጣት ሴት የሚያመለክት የትህትና አገላለጽ ነው። አ.ት፡ “በዘመዶችህ መካከል ካላገቡት ሴቶች አንዷን”
ይህ ጥያቄ የተጠየቀው ሳምሶንን ለመገሰጽ ነው። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊጻፍ ይችላል። ወላጆቹ ፍልስጥኤማዊት እንዲያገባ ያልፈለጉበትን ምክንያት ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። አ.ት፡ “የፍልስጥኤም ሰዎች እግዚአብሔርን ስለማያመልኩ በእርግጠኝነት ፍልስጥኤማዊት ማግባት አይኖርብህም”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እና የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። ሳምሶን ስለ ጋብቻው የፍልስጥኤማዊቷን ሴት ወላጆች እንዲያነጋግሩለት ወላጆቹን ግድ እያላቸው ነበር። አ.ት፡ “አሁን ሚስት እንድትሆነኝ አዘጋጁልኝ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ሴቲቱ ቆንጆ እንደ ሆነች ሳምሶን ያስባል። “ቆንጆ በመሆኗ ደስ ብሎኛል” ወይም “እርሷ ቆንጆ ናት”
ይህ የሚያመለክተው ፍልስጥኤማዊቱን ሴት ለማግባት ሳምሶን ያቀረበውን ጥያቄ ነው።
“እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው።
“ወረደ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የአባቱ ቤት ካለበት ተምና ዝቅ ባለ ስፍራ ስለሚገኝ ነው። ተምና በሶሬቅ ሸለቆ የሚገኝ ከተማ ነበር። የዚህን ከተማ ስም በመሳፍንት 14፡1 እንዳደረግኸው በተመሳሳይ መንገድ ተርጉመው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እነሆ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የአንባቢዎችን ትኩረት በታሪኩ ውስጥ ወደሚመጣው አስደናቂ ሁነት ለመሳብ ነው። “መጣበት” የሚለው ቃል ትርጉሙ አንበሳው ወደ እርሱ ቀርቧል ማለት ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“አስፈራራው”። ይህ አንበሳ አንድን እንስሳ ለማጥቃት በሚያስፈራራበት ጊዜ የሚያሰማው ዓይነት ድምፅ ነው።
“መጣበት” የሚለው ቃል ትርጉሙ የእግዚአብሔር መንፈስ ሳምሶን ላይ ተጽዕኖ አሳደረበት ማለት ነው። በዚህ ጉዳይ፣ በኃይል አበረታው። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር መንፈስ በኃይል አበረታው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ለሁለት ቆራረጠው
እዚህ ጋ፣ በእጁ ምንም ነገር ሳይኖር የሚለው መግለጫ የጦር መሣሪያ አልያዘም ነበር ለሚለው አጽንዖት ለመስጠት ነው። አ.ት፡ “የጦር መሣሪያ አልነበረውም”
ይህ ማለት በጣም ቆንጆ እንደሆነች አስቧል። አ.ት፡ “በቁንጅናዋ ተደስቷል” ወይም “በጣም ቆንጆ እንደ ነበረች አስቧል”
ይህ ማለት፣ አንድ ነገር ለማድረግ መንገዱን ትቶ ወጣ አለ። አ.ት፡ “መንገዱን ትቶ ወጣ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የሞተ አካል
እዚህ ጋ “እነሆ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የአንባቢዎችን ትኩረት በታሪኩ ውስጥ ወደሚመጣው አስደናቂ ሁነት ለመሳብ ነው። አ.ት፡ “ንቦች ወረዉት አገኘው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እጅግ የበዙ ነፍሳት
“ሰብስቦ”
“ወረደ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የሳምሶን አባት ከሚኖርበት ተምና ዝቅ ባለ ስፍራ የሚገኝ መሆኑን ለመግለጽ ነው። አ.ት፡ “የሳምሶን አባት ሴቲቱ ወደምትኖርበት ሄደ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የጋብቻ ልማድ እንደ ነበረ መግለጹ ጠቃሚ ይሆን ይሆናል። አ.ት፡ “የሚያገቡ ወጣቶች ልማድ”
“30 ጓደኞቻቸው” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ተጫዋቾቹ ለአስቸጋሪው ጥያቄ መልስ ማግኘት የሚኖርባቸው ውድድር
ይህ ማለት የዕንቆቅልሹን ትርጉም መንገር የሚችል ማለት ነው። አ.ት፡ “ትርጉሙን መንገር የሚችል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“30 የላይነን ቀሚሶችንና 30 ሙሉ ልብስ” (ቁጥሮችን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተው በግብዣው ላይ የነበሩትን እንግዶች ነው።
የልብስ ዓይነት
“ከበላተኛው ውስጥ የሚበላ ነገር ተገኘ” ወይም “አንድ የሚበላ ነገር ከአንድ ከሚበላ ነገር ውስጥ ወጣ”
“በላተኛው” የሚለው ስም ወደ ግሣዊ ሐረግ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “የሚባላው ነገር”
“ከብርቱው ውስጥ የሚጣፍጥ ነገር ወጣ” ወይም “ብርቱ ከሆነው ነገር ውስጥ ጣፋጭ የሆነ ነገር ወጣ”
ይህ የሚያመለክተው ብርቱ የሆነን ነገር ነው። አ.ት፡ “ብርቱው ነገር”
“በግብዣው ላይ የነበሩት ሰዎች”
እዚህ ጋ፣ የዕንቆቅልሹን መልስ መንገር እንደ አንዳች የተደበቀና እንግዶቹ ፈልገው ሊያገኙት እንደሚያስፈልጋቸው ነገር ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “መልሱን መንገር አልቻሉም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ቀን 4”
እነርሱ ሊያደርጉት የማይፈልጉትን ነገር እንዲያደርግ አንድን ሰው ማሳሳት ወይም ማሞኘት
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ ትክክለኛውን ቤት ያመለክታል። አ.ት፡ “አባትሽና ቤተሰቡ የሚኖሩበትን ቤት” ወይም 2) “ቤት” የሚያመለክተው በውስጡ የሚኖሩትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “ቤተሰብሽ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እናቃጥለዋለን” የሚለው ቃል ትርጉም አንድን ነገር ሙሉ በሙሉ ማቃጠል ማለት ነው። አንድ ሰው “ከተቃጠለ” ያ ሰው ተቃጥሎ ሞቷል ማለት ነው።
ክፉ ስለማድረጓ ለመክሰስ ይህንን ይጠይቋታል። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “እዚህ የጠራሽን ድኻ ልታደርጊን ነው!”
ዕንቆቅልሹን ካልፈቱና አዲስ ልብሶች ከገዙለት ድኻ ይሆናሉ። አ.ት፡ “አዲስ ልብሶች እንድንገዛለት በማስገደድ ድኻ ልታደርጊን ነው”
የሳምሶን ሚስት አጽንዖት ለመስጠት ያህል ሁለት ጊዜ የምትናገረው በመሠረቱ አንድ ነው። አ.ት፡ “በእውነት ፈጽሞ አትወደኝም”
ተጫዋቾቹ ለአስቸጋሪው ጥያቄ መልስ ማግኘት የሚኖርባቸው ውድድር
ይህ ጥቅም ላይ የዋለው የአንድን ሰው ትኩረት ለማግኘት ነው። እዚህ ጋ “ተመልከቱ” ማለት “አድምጡ” ማለት ነው። አ.ት፡ “አድምጡኝ” ወይም “የምናገረውን ልብ በሉ”
መልሱን እንዲነግራት ግድ ስላለችው ሳምሶን እየገሰጻት ነበር። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሆኖ ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “ለአባቴ ወይም ለእናቴ እንኳን አልነገርኳቸውም፤ አልነግርሽም” ወይም “ከአንቺ ይልቅ ቅርቤ ለሆኑት ለወላጆቼ እንኳን አልነገርኳቸውምና እንድነግርሽ ግድ ልትዪኝ አይገባም”
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች 1) “በግብዣቸው በሰባቱ ቀናት” ወይም 2) “ከሰባቱ የግብዣቸው ቀናት በቀሩት”
“ቀን 7”
እዚህ ጋ “ነዘነዘችው” የሚለው ቃል ትርጉም “ግድ አለችው” የሚል ይሆናል። አ.ት፡ “እንዲነግራት መጨቅጨቋን ቀጠለች” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው የሳምሶን ሚስት ዘመዶችን ነው። ይህ በግልጽ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “ወጣቶቹ” ወይም “ዘመዶቿ”
“ቀን 7”
ይህ የዕንቆቅልሹ መልስ ነው። በጥያቄ ፈንታ እንደ መግለጫ ሆኖ መጻፍ ይኖርበት ይሆናል። አስፈላጊ ከሆነ ተጨማሪ መረጃ በማከል ይህ ከዕንቆቅልሹ ጋር እንዴት እንደሚዛመድ ግልጽ ማድረግ ይቻላል። አ.ት፡ “ማር ጣፋጭ ነው፣ አንበሳም ብርቱ ነው” ወይም “ማር ጣፋጭ ነው፣ እርሱም ከአንበሳ ውስጥ ወጣ” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እና የሚለውን ተመልከት)
ሳምሶን መልሱን ለማግኘት ሚስቱን መጠቀማቸውን አንድ ሰው የራሱን እርሻ ለማረስ የሌላውን ሰው ጥጃ ከመጠቀሙ ጋር ያነጻጽራል። አ.ት፡ “በሚስቴ ባትጠቀሙ ኖሮ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ማረስ ማለት ዐፈሩን ለዘር ለማዘጋጀት እንስሳን በመጠቀም ስለታማውን ብረት ዐፈር ውስጥ አስገብቶ መሳብ ነው።
“መጣበት” የሚለው ቃል ትርጉሙ የእግዚአብሔር መንፈስ ሳምሶን ላይ ተጽዕኖ አሳደረበት ማለት ነው። በዚህ ጉዳይ፣ በኃይል አበረታው። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር መንፈስ በኃይል አበረታው” ወይም “ሳምሶንን በጣም ኃይለኛ አደረገው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ከሰዎቻቸው 30 ገደለ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች”
አብዛኛውን ጊዜ ከውጊያ ወይም ከጦርነት በኋላ በኃይል የሚወሰዱ ነገሮች
እነዚህ ከአስቀሎና የወሰዳቸው ብዝበዛዎቹ ነበሩ። አ.ት፡ “የወሰዳቸውን ሙሉ ልብሶች”
“በጣም ተናዶ”
እዚህ ጋ የአባቱ ቤት ከሚገኝበት አካባቢ ሳምሶን የነበረበት ተምና የመሬት አቀማመጡ ዝቅ ያለ ስለነበረ “ወጣ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ውሏል።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የሚስቱ አባት እርሷን ለቅርብ ጓደኛው ሰጣት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ከሌላው የቀረበ ጓደኛ”
ይህ ማሰብን ያመለክታል። አ.ት፡ “በራሱ አሰበ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሳምሶን ከሚስቱ ጋር ለመተኛት አስቦ ነበር። ይህ በግልፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አብረን እንድንተኛ ወደ ሚስቴ ክፍል አሄዳለሁ”
ሳምሶን ለራሱ ከተናገረው ውስጥ “የእርሷ ክፍል” የሚለውን ሐረግ መረዳት ይቻላል። ይህ እዚህ ጋር መደገም ይችላል። አ.ት፡ “ወደ ክፍሏ እንዲገባ አልፈቀደለትም”
ይህ ማለት ሚስት እንድትሆነው ለጓደኛው ሰጣት ማለት ነው። ይህ በግልፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከእርሱ ጋር እንድትጋባ ለጓደኛህ ሰጠኋት”
ይህን ጥያቄ የሚጠይቀው ሳምሶን ከእርሱ ጋር ሊስማማ እንደሚገባ ለማመልከት ነው። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “እንደምትስማማ ተስፋ አደርጋለው”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ሳምሶን እንደ ሚስቱ እንዲወስዳት አስተያየት እየሰጠ ነው። ይህ በግልፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በእርሷ ምትክ ሚስት እንድትሆንህ ውሰዳት”
ሳምሶን፣ ፍልስጤማውያን ስለበደሉት ቢያጠቃቸው ንጹሕ እንደሚሆን ያስባል። ይህ በግልፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ስለበደሉኝ ፍልስጤማውያንን ብጎዳቸው ንጹሕ እሆናለሁ”
“300 ቀበርዎች”
ቀበሮዎች እንደ ውሻ ያሉ ረጃጅም ጭራ ያላቸው፣ በጎጆ የሚኖሩ ወፎችንና ሌሎች ትናንሽ እንስሶችን የሚመገቡ እንስሶች ናቸው።
ጥንድ ማለት የትኛውም ነገር ሁለት ሆኖ ሲገኝ ነው፤ እንደ ሁለት ቀበርዎች ወይም ሁለት ጭራዎች።
“በጭራዎቻቸው”
ችቦ በአንደኛው ጫፉ ተቀጣጣይ ነገር የተደረገበት የእንጨት ጭራሮ ነው፤ ችቦ በአብዛኛው ሊሎች ነገሮችን ለመለኮስ ወይም ብርሃን እንዲሰጥ የሚያዝ ነው።
በእርሻ ውስጥ ገና በአገዳው ላይ እያደገ ያለ እህል
ከታጨደ በኋላ ተሰብስበው የተከመሩ የእህል ነዶዎች
የፍራፍሬ ዛፎች የሚበቅሉበት ቦታ ነው።
የአንድ ሰው የሴት ልጁ ባል ለሰውየው “አማች” ነው።
ይህ ከተምናህ የሆነ ሰው ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
የሳምሶን ሚስት አባት እርሷን የሳምሶን ጓደኛ እንዲያገባት ሰጠው። ይህ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የሳምሶንን ሚስት ወስዶ የሳምሶንን ጓደኛ እንድታገባው ፈቀደላት”
“ፈፅመው አቃጠሏቸው” የሚለው ሐረግ አንድን ነገር ጨርሶ ማቃጠል ማለት ነው። አንድ ሰው “ፈፅሞ ተቃጠለ” ማለት ያ ሰው ተቃጥሎ ሞተ ማለት ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ፍልስጤማውያኑን አላቸው”
“ይህንን ስላደረጋችሁ”
እዚህ ጋ “ሽንጥና ታፋ” ሙሉ ሰውነትን ያመለክታል። ይህ ሳምሶን ፍልስጥኤማውያንን እንዴት እንደገደላቸው የሚያሳይ ጉልህ ገለጻ ነው። አ.ት፡ “ሰውነታቸውን ቆራረጠው”።
እዚህ ጋ “ወደታች ወረደ” የሚለው ሐረግ ከከፍታ መውረዱን ማመልከቱ ላይሆን ይችላል፤ እንዲያውም አንድ ሰው ወደ ሌላ ቦታ መጓዙን መግለጫ መንገድ ነው። አ.ት፡ “ሄደ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
በኮረብታ ወይም ተራራ ውስጥ ያለ ክፍት ቦታ
ከፍ ያለ ዐለታማ ኮረብታ ወይም የተራራ ጎን
ይህ በኢየሩሳሌም አቅራቢያ ያለ የዐለታማ ኮረብታ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ወደ ላይ ወጡ” የሚለው ሐረግ ጥቅም ላይ የዋለው ፍልስጥኤማውያኑ እነርሱ ይጓዙበት ከነበሩበት ቦታ በከፍታ ወደሚበልጠው ይሁዳ ስለመጡ ነው።
“ራሳቸውን ለጦርነት አዘጋጅተው”
ይህ በይሁዳ ያለ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ፍልስጥኤማውያኑ ሳምሶን ብዙዎቹን ፍልስጥኤማውያን እንደገደለ እንዴት እንደሚገሉት እያነጻጸሩ ነው። አ.ት፡ “ብዙ ሰዎቻችንን እንደገደለ ግደሉት”
“3000 የይሁዳ ወንዶች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህንን ሐረግ በመሳፍንት 15፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የይሁዳ ሰዎች እነዚህን ጥያቄዎች የሚጠይቁት ሳምሶንን ለመገሰጽ ነው። እነዚህ ጥያቄዎች እንደ መግለጫ ሊጻፉ ይችሉ ይሆናል። አ.ት፡ “ፍልስጤማውያን በኛ ላይ ገዢዎች እንደሆኑ ታውቃለህ ነገር ግን አንተ የምታደርገው እንዳልሆኑ ያህል ነው። ያደረከው ነገር ከባድ ጉዳት አምጥቶብናል።” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ሳምሶን ሚስቱን እንዴት እንደገደሉበትና እርሱ በበቀል እንዴት እንደገደላቸው እያመለከተ ነው። ይህ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሚስቴን ገድለዋታል፤ ስለዚህ እኔም ገደልኳቸው።”
እዚህ ጋ “እጅ” የሚያመለክተው ኃይልን ነው። አ.ት፡ “የፍልስጥኤማውያኑ መቆጣጠር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት አንድን ሰው በሌላ ሰው ቁጥጥር ስር እንዲሆን ማድረግ ማለት ነው። አ.ት፡ “ለፍልስጥኤማውያኑ ልንሰጥህ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሳምሶን በመሳፍንት 15፡8 ላይ ሄዶበት የነበረውን በኢታም ገደል የሚገኘውን ዋሻ ያመለክታል። እዚህ ጋ “ወደ ላይ” የሚለው ቃል ከዋሻው አውጥተው አምጥተውታል ማለት ነው። አ.ት፡ “በትልቁ ዐለት ውስጥ ካለው ዋሻ አውጥተው”።
ሳምሶን ብቻውን እልተጓዘም፤ በገመድ ባሰሩት ሰዎች እየተመራ ነበር። አ.ት፡ “በመጡ ጊዜ”
ይህ በይሁዳ የሚገኝ ከተማ ስም ነው። ይህንን በመሳፍንት 15፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“በላዩ ላይ መጣበት” የሚለው ሐረግ የእግዚአብሔር መንፈስ ሳምሶን ላይ ተጽዕኖ አሳድሯል ማለት ነው። በዚህ ቦታ፤ በጣም ብርቱ አድርጎታል። አ.ት፡ “ሳምሶንን በጣም ብርቱ አደረገው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሳምሶን እጁ የታሰረበትን ገመድ በቀላሉ በጣጥሶታል። ደራሲው ገመዱን እንዴት በቀላሉ እንደበጣጠሰው ለመግለጽ እንደተቃጠለ ፈትል ይለዋል። አ.ት፡ ”በክንዱ ላይ ያሉትን ገመዶች ፈትል በቀላሉ እንደሚቃጠል በጣጠሳቸው”
ከተልባ ተክል የሚገኝ ቃጫና ክር ጨርቅ ለመስራት ይጠቅማል።
ይህ ማለት አህያው በቅርብ የሞተና አጥንቶቹም ገና መበስበስ ያልጀመሩ ናቸው ማለት ነው። መንጋጋ የታችኛዎቹን ጥርሶች የሚይዝ አጥንት ነው።
“1000 ወንዶች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“የአህያ መንጋጋ”
ይህ ሐረግ ሳምሶን ምን ያህል ሰዎችን እንደገደለ ይገልጻል። ትልቅ የሬሳ ክምር ለመሥራት የሚበቃ ሬሳ ነበር። አ.ት፡ “ሬሳዎች ከምሬአለሁ”
ይህ የቦታ ስም ነው። ስሙም “የመንጋጋ ኮረብታ” ማለት ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ውሃ መጠጣት በጣም አስፈለገው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሳምሶን በጣም ከመጠማቱ የተነሳ የምር ሊሞት እንደሆነ። አ.ት፡ “ነገር ግን አሁን በጥም እሞታለሁ፣ ሰውነቴም ባልተገረዙት … ይወድቃል”። ወይም 2) ሳምሶን በጥም ይሞት እንደሆነ በመጠየቅ ምን ያህል እንደተጠማ ያጋንናል። አ.ት፡ “ነገር ግን አሁን በጥሜ ምክንያት እንድደክም፤ ባልተገረዙትም … እንድወድቅ ትፈቅዳለህ?” (ግነት እና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት በቂ ውሃ ባለመጠጣትህ ምክንያት በሰውነትህ ውስጥ በቂ ውሃ አጥተህ መሞት ማለት ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“በእጃቸው መውደቅ” የሚለው ሐረግ መማረክ ማለት ነው። “እነዚያ ያልተገረዙ” የሚለው ፍልስጤማውያንን ሲሆን “ያልተገረዘ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን የማያመልኩ ስለመሆናቸው አጽንዖት የሚሰጥ ቃል ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔርን በማያውቁ ፍልስጥኤማውያን መማረክ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“መሬት ላይ ቀዳዳ ተከፈተ” ወይም “ዝቅ ያለው ስፍራ ተከፈተ”። ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ምንጭ እንዲፈልቅ ያደረገበትን ዝቅ ያለ ስፍራ ነው።
ይህንን በመስፍንት 15፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ የሚናገሩት ስለ አንድ ነገር ሲሆን ሳምሶን እንደገና ስለ መበርታቱ አጽንዖት የሚሰጡ ናቸው። እነዚህ ሁለት መግለጫዎች መጣመር ይችላሉ። አ.ት፡ “እንደገና በረታ” ወይም “ተነቃቃ”
ይህ የውሃ ምንጭ ስም ነው። ስሙ “የጸለየው የእርሱ ምንጭ” ማለት ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ምንጩ ሳይደርቅ ቆይቷል ማለት ነው። “እስካሁን ድረስ” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው የ”አሁን ጊዜ”ን ነው። አ.ት፡ ዛሬም እንኳን ምንጩ በሌሒ ይገኛል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ፍልስጥኤማውያን የእስራኤልን ምድር ይቆጣጠሩ የነበረበትን ወቅት ያመለክታል። አ.ት፡ “ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን ይገዙ በነበረበት ጊዜ”
“ለ 20 ዓመታት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ወደ አልጋ ሄዱ” የሚለው ሐረግ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ማድረግን የሚያመለክት የጨዋ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ከእርሷ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት አደረገ” ወይም “ከእርሷ ጋር ተኛ”
“የጋዛ ሰዎች” የሚለው ሐረግ ከጋዛ የሆኑትን ሰዎች ያመለክታል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የሆነ ሰው ለጋዛ ሰዎች ነግሯቸዋል” (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው አንዳንድ የጋዛ ሰዎች ሳምሶን ያረፈበትን ቦታ መክበባቸውንና ሌሎቹ ደግሞ እንዳያመልጥ የከተማውን በር መጠበቃቸውን ነው።
ትርጓሜዎች ሊሆኑ የሚችሉት 1) “ሌሊቱን ሙሉ ምንም ዓይነት ድምፅ አላሰሙም” ወይም 2) “ሌሊቱን ሙሉ እርሱን ለማጥቃት ምንም ዓይነት ሙከራ አላደረጉም”።
“እስከ ሌሊቱ አጋማሽ ድረስ”
እነዚህ ለከተማው በር ድጋፎች ናቸው። እነዚህ መቃኖች ምናልባትም ከዛፍ ግንድ የተሰሩና በምድር ውስጥ በጥልቀት የተቀበሩ ናቸው። የከተማው በር መዝጊያዎች ከነዚህ መቃኖች ጋር የተያያዙ ነበሩ።
ቋሚው ብረት በሮቹን ከመቃኑ ጋር ያያዙ ከባድ የብረት ቋሚዎች ሳይሆኑ አይቀሩም። የከተማይቱ በር መዝጊያዎች ምናልባትም ከከባድ እንጨት ወይም የብረት ቋሚዎች የተሠሩ ይሆናሉ።
ክንድንና አንገትን ከሰውነት ጋር የሚያያይዘው የሰውነት ክፍል
ይህ የከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በሳምሶን ቤት አቅራብያ የሚገኝ ሸለቆ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
እነርሱ ሊያደርጉት የማይፈልጉትን ነገር ሌላው ሰው እንዲያደርገው ማሳሳት ወይም ማታለል
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን አንድን ነገር መማር ማለት ነው። አ.ት፡ “መረዳት” ወይም “መማር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ኃይሉ ከየት እንደሚመጣ የሚያመለክት ነው። አ.ት፡ “በጣም ጠንካራ እንዲሆን የሚያደርገው ምንድነው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“እንዴት እናሸንፈው እንደሆን”
“አንድ ሺህ አንድ መቶ የብር ሰቅል”። (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በቁጥጥር ስር እንድትሆን ለማሰር” ወይም “አስሮ ለመግታት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
አብዛኛውን ጊዜ ጠፍር የሚዘጋጀው ከእንስሳ ቆዳ፤ በተለይም ከጅማት ይሠራል። “አዲስ ጠፍር” የሚሉት ቃላት በቅርብ ከታረደ እንስሳ የመጣና ያልደረቀ መሆኑን ያመለክታል።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እስካሁን ያልደረቁ” ወይም “ገና ያልደረቁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እስካሁን ያልደረቁ” ወይም “ገና ያልደረቁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ደሊላ ሳምሶንን በአዲሶቹ ጠፍሮች አሰረችው”
ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ዋናው የትረካ መስመር ለአፍታ መገታቱን ለማሳየት ነው። እዚህ ጋ ደራሲው ደሊላ ሳምሶንን እንዲማርኩ ስለምታስጠብቃቸው ፍልስጥኤማውያን ዳራዊ መረጃ ይናገራል። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
“ባንተ ላይ” የሚለው ሐረግ ሊይዙት ተዘጋጅተዋል ማለት ነው። አ.ት፡ “ፍልስጥኤማውያኑ ሊይዙህ እዚህ ናቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ደራሲው የሱፍ ክር ሲቃጠል እንደሚቀልጥ የሳምሶንን በቀላሉ ጠፍሮቹን መበጣጠስ እያነጻጸረ ያብራራል። አ.ት፡ “የሱፍ ክርን እንደሚያቃጥል ጠፍሮቹን በቀላሉ በጣጠሳቸው” ወይም “ከስስ የሱፍ ክር የተሠሩ ይመስል በቀላሉ ጠፍሮቹን በጣጠሳቸው”
ማታለልና መዋሸት ተመሳሳይ ሲሆኑ ደሊላ ምን ያህል እንደተናደደች አጽንዖት ለመስጠት ተነግረዋል። አ.ት፡ “እጅግ አታልለኸኛል!”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች ሊያሸንፉህ የሚችሉት”
“ባንተ ላይ” የሚለው ሐረግ ሊይዙት ተዘጋጅተዋል ማለት ነው። አ.ት፡ “ፍልስጥኤማውያኑ ሊይዙህ እዚህ ናቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ተደብቀው ለማጥቃት ትክክለኛውን ጊዜ እየጠበቁ ነበር ማለት ነው። አ.ት፡ “ሊያጠቁት እየጠበቁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ደራሲው ሳምሶን ክርን እንደሚበጣጥስ በቀላሉ ገመዶቹን እንደበጣጠሰ በማነጻጸር ያብራራል። አ.ት፡ “የክር ቁራጭ የሆኑ ያህል በቀላሉ”
ማታለልና መዋሸት ተመሳሳይ ሲሆኑ ደሊላ ምን ያህል እንደተናደደች አጽንዖት ለመስጠት ተነግረዋል። አ.ት፡ “እጅግ አታለኸኛል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች ሊያሸንፉህ የሚችሉት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የቁሳቁሶችን ቁርጥራጭ በማሰባጠር እርስ በእርስ እንዲያያዙ ማድረግ።
ትናንሽ የፀጉር ስብስቦች
ቁሳቁሶችን በመሸመን የሚሰራ ልብስ
የተለያዩ የክር ዓይነቶችን ልብስ አድርጎ ለማያያዝ የሚጠቅም መሳርያ። (የማይታወቁትን መተርጎም የሚለውን ተመልከት)
“ጨርቁን ከሸማኔው ዕቃ ጋር ቸንክሪው”
የሆነን ነገር በቦታው ለመያዝ በመዶሻ ሚስማር መምታት
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “እንደ ማንኛውም ሰው ደካማ እሆናለሁ”
“ባንተ ላይ” የሚለው ሐረግ ሊይዙት ተዘጋጅተዋል ማለት ነው። አ.ት፡ “ፍልስጥኤማውያኑ ሊይዙህ እዚህ ናቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሳምሶን ፀጉሩን ከሸማኔው ዕቃ ላይ ሲጎትተው ከነፈትሉ ነቀለው። ይህ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ፀጉሩን ከሸማኔ ዕቃ፣ ከችካሉና ከፈትሉ ጋር ጎተተው”
ፈትሉን ከሸማኔው ዕቃ ጋር የሚያያይዘው ከእንጨት የተሰራ ችንካር ወይም ችካል ነው።
ሳምሶን በርግጥ የሚወዳት ቢሆን ኖሩ ምስጢሩን ይነግራት እንደነበር ለመናገር ደሊላ ይህንን ጥያቄ ትጠይቃለች። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “ምስጢርህን አታካፍለኝምና ‘እወድሻለሁ’ በምትልበት ጊዜ እየዋሸህ ነው” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ደራሲው ደሊላ ለማወቅ ምትፈልገውን ነገር ሳምሶን እንዲነግራት ለማሳመን ግፊት ያደረገችበት ይመስል ሳምሶንን ለማግባባት እንዴት እንደምትሞክር ይናገራል። አ.ት፡ “ልታግባባው በጣም ሞከረች … ለማግባባት መሞከሯን ቀጠለች” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“እርሱን በምትናገረው ንግግር”
ደራሲው እዚህ ጋ ሳምሶን ምን ያህል ምሬት እንደተሰማው አጽንዖት ለመስጠት ግነትን ይጠቀማል። አ.ት፡ “ፈፅሞ እንደመረረው” ወይም “እጅግ እንዳዘነ” (ግነት እና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
ስለ ብርታቱ ምንጭ ሁሉንም ነገር ነገራት። ይህ በግልጽ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “የብርታቱን ምንጭ ነገራት” ወይም “እውነቱን ነገራት”
ከሰው ቆዳ ድረስ ተጠግቶ ፀጉር ለመቁረጥ የሚያገለግል ስለታም መቁረጫ
ይህ ማለት እንደ ናዝራዊ ለእግዚአብሔር የተሰጠ ነበር ማለት ነው። በመሳፍንት 13፡15 ያለውን ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ለእግዚአብሔር የተሰጠ ናዝራዊ” ወይም “እንደ ናዝራዊ ለእግዚአብሔር የተሰጠ”
እዚህ ጋ “ከእናቴ ማህፀን” የሚያመለክተው የተወለደበትን ጊዜ ነው። ይህ ማለት ከተወለደበት ጊዜ ጀምሮ ናዝራዊ ነበር ማለት ነው። አ.ት፡ “ሕይወቴን በሙሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው ፀጉሬን ቢላጨኝ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ወደ ቆዳ አስጠግቶ ፀጉርን በምላጭ መቁረጥ
ሳምሶን ስለ ብርታቱ ትቶት ሊሄድ እንደሚችል ሰው አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ከእንግዲህ ወዲህ ብርቱ አልሆንም” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ተመለከተች” የሚለው ቃል የሆነን ነገር መገንዘብ የሚል የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ደሊላ ተገነዘበች” ወይም “ደሊላ ዐወቀች” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሁሉም ነገር” የሚለው ቃል ስለ ሳምሶን ጥንካሬ ሁሉንም ነገር የሚያመለክት ነው። አ.ት፡ “ብርቱ ስለሆነበት እውነታ”
ደሊላ ገዢዎቹን እንደገና ወደ መኖያዋ እንዲመጡ እየነገረቻቸው ነው። የእርሷ ቤት ገዢዎቹ ከሚጓዙበት ከፍ ያለ ቦታ ላይ ሳይሆን አይቀርም።
ይህ ሳምሶንን ለመያዝ ከረዳቻቸው ሊሰጧት ቃል የገቡላትን ብር ወደ እርሷ አምጥተዋል ማለት ነው። አ.ት፡ “ሊሰጧት ቃል የገቡላትን ብር በመያዝ”
“እንቅልፍ እንዲወስደው አደረገችው”
ይህ ማለት ጭንቅላቱን ጭኗ ላይ አድርጎ ተኝቷል ማለት ነው። ይህ በግልጽ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “ጭንቅላቱ በጭኗ ላይ ሆኖ”
ጭን ሰው ሲቀመጥ ደልደል የሚለው የላይኛው እግር ክፍል ነው።
ሳምሶን በራሱ ላይ ሰባት የፀጉር ጉንጉኖች ነበሩት። ጉንጉኖች ትናንሽ የፀጉር ክምችቶች ናቸው። እዚህ ጋር ሰባቱ የፀጉሩ ጉንጉኖች “የእርሱ” መባላቸው የጭንቅላቱ ንብረቶች እንደሆኑ ተደርገው ተገልጸዋል። አ.ት፡ “በራሱ ላይ የነበሩት ሰባቱ የፀጉር ጉንጉኖች” (ንብረት የሚለውን ተመልከት)
“በቁጥጥር ስር አዋሉት”
እዚህ ጋ የሳምሶን ብርታት ትቶት ሊሄድ እንደሚችል ሰው ተደርጎ ተገልጿል። አ.ት፡ “ብርታቱ ሄዶ ነበር” ወይም “ከእንግዲህ ብርቱ አልሆነም” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ዐይኖቹን ከጭንቅላቱ አውጥተዉታል ማለት ነው። “ዐይኖቹን አጠፏቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ወደ ታች” የሚለው ሐረግ እዚህ ጋ ጥቅም ላይ የዋለው ሳምሶንን ከያዙበት ከቤቱ በከፍታው ዝቅ ወዳለው ወደ ጋዛ ስለ ወሰዱት ነው።
“ከነሐስ የእግር ብረት ጋር አሰሩት” ወይም “የነሐስ የእግር ብረት በመጠቀም አሰሩት”
በሰንሰለት መጨረሻ ላይ ያለ የእስረኛውን እግር ወይም እጅ ወይም ሁለቱንም ለማሰር የሚጠቅም መቆለፊያ ያለው
“የድንጋይ ወፍጮውን በክብ ይጎትት ነበር”
ይህ በጣም ትልቅ፣ ከባድና ክብ ድንጋይ ነው። ተለቅ ያለ እንስሳ የድንጋይ ወፍጮውን በክብ ዓይነት እየሳበ እህል መፍጨቱ የተለመደ ነበር። እዚህ ጋ ፍልስጥኤማውያን ሳምሶን እንዲጎትተው በማድረግ እያዋረዱት ነው።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ፍልስጥኤማውያን ከላጩት በኋላ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ከፍልስጥኤማውያን ሐሰተኛ አማልክት ዋነኛው (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ስላሸነፈልን”
እዚህ ጋ ደራሲው በገዢዎቹ ቁጥጥር ስር ስለሆነው ሳምሶን በእጃቸው ጥብቅ ተደርጎ እንደተያዘ አንዳች ነገር አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “በቁጥጥራችን ስር አድርጎታል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው ሳምሶንን ነው። “አጥፊ” የሚለው ቃል “አጠፋ” በሚለው ግሥ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሀገራችንን ያጠፋው ሰው”
እዚህ ጋ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ፍልስጥኤማውያንን ነው። ተናጋሪዎቹ ሳሞሶን ከገደላቸው ሰዎች መካከል ራሳቸውን እየቆጠሩ አይደለም። አ.ት፡ “ከእኛ ሰዎች ብዙዎቹን የገደለ”
ሳምሶን እስረኛ ስለነበር በቀጥታ መጠራት አይችልም ነበር፤ ነገር ግን ሰዎቹ የእስር ቤቱን ኃላፊዎች ሳምሶንን ወደ እነርሱ እንዲያመጡላቸው እየጠየቁ ነበር። አ.ት፡ “ሳምሶንን እንዲያመጡላቸው ጠየቋቸው ሳምሶንን አመጡት”
“ታዳጊው ልጅ” ይህ ትንሽ ልጅ አልነበረም፣ ይልቁንም ወጣት ነው።
“ሕንጻውን ደግፈው የያዙትን ቋሚዎች እንድነካ ፍቀድልኝ”
ይህ ቃል እዚህ ጋ ጥቅም ላይ የዋለው ደራሲው ስለ ዳራዊ መረጃ ሊናገር ከዋናው ታሪክ ለአፍታ መውጣቱን ለማመልከት ነው። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
“3,000 ወንዶችና ሴቶች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“እያዩ”
ሳምሶን እነርሱን ለማዝናናት ምን እንዳደረገ ግልጽ አይደለም። ፍልስጥኤማውያን እንዲቀልዱበት፣ ሊያዋርዱት የሚችሉ ነገሮችን ያስደረጉት ይመስላል።
“ወደ እግዚአብሔር ጸለየ”
ይህ ማለት እርሱንና ያለበትን ሁኔታ እንዲያስታውስ ማለት ነው። አ.ት፡ “አስታውሰኝ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“አንድ ጊዜ ብቻ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ፣ ፍልስጥኤማዊያን ስላደረጉበት ነገር ፈጽሞ ለመበቀል በእነርሱ ላይ አንድ ጊዜ የኃይል ድርጊት ለመፈጸም ይፈልጋል ማለት ነው። አ.ት፡ “በፍልስጥኤማውያን ላይ በአንድ ምት” ወይም “በፍልስጥኤማውያን ላይ በአንድ ኃይለኛ ድርጊት” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ሕንጻውን ባቆመው”
ሳምሶን ክንዶቹን ሲዘረጋ የሕንጻውን ምሰሶዎች ገፍቶ ጣላቸው። አ.ት፡ “ምሰሶዎቹን ለመጣል ብርታቱን ተጠቀመ” ወይም “ምሰሶዎቹን ለመግፋት ኃይሉን ተጠቀመ”
ይህ የሞቱትን ሰዎች ያመለክታል። “የሞቱት ሰዎች”
“በቁጥር ብዙ ነበሩ”
እዚህ ጋ “ቤት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእርሱን ቤተሰብ ነው። አ.ት፡ “የአባቱ ቤተሰቦች በሙሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ወረዱ” የሚለው ቃል እዚህ ጋ ጥቅም ላይ የዋለው የሳምሶን ቤተሰብ የተጓዘበት ቦታ ከጋዛ በከፍታ የሚበልጥ ስለነበረ ነው።
የእነዚህን ቦታዎች ስም በመሳፍንት 13፡2 እና በመሳፍንት 13፡25 እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
“አባቱ ማኑሔህ በተቀበረበት ስፍራ”
የዚህን ሰውዬ ስም በመሳፍንት 13፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ዐረፍተ ነገር ራሱ በመሳፍንት 15፡20 ላይ አለ። እዚህ ጋ የተደገመው ለምን ያህል ጊዜ በእስራኤል ላይ እንደፈረደ አንባቢዎችን ለማስታወስ ነው። አ.ት፡ “ሳምሶን ከመሞቱ በፊት በእስራኤል ላይ ለሃያ ዓመታት ፈርዷል”
“20 አመታት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በታሪክ ፍሰቱ ላይ አዲስን ሰው የማስተዋወቂያ መንገድ ነው። (አዲስና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቂያ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንድ ሰው ስም ነው። ይህ የሚክያስን መጽሐፍ የጻፈው ሰው አይደለም። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“አንድ ሺህ አንድ መቶ ሰቅል” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው የሰረቀብሽ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“እኔ ነኝ የወሰድኩት”
“አንድ ሺህ አንድ መቶ ሰቅል” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት አንድን ነገር ለተለየ አላማ መስጠት ማለት ነው። አ.ት፡ “ተሰጠ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የተለየ ቅርጽ ለማውጣት በቅርጽ ማውጫ ውስጥ ቀልጦ የሚጨመር ብረት
“ላንተ መልሼ እሰጥሃለሁ”
“200 ሰቅል ብር” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“እነርሱ” የሚለው ቃል የብረት ቅርጾቹን ያመለክታል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሚካ በቤቱ አስቀምጧቸው ነበር” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በግልጽ ጣዖታት የሚመለኩበትን ቤት ያመለክታል። ይህ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ጣዖታትን የማምለኪያ ቤት”
ዐይን ዕይታን ይወክላል፤ ማየትም አሳብን ወይም ውሳኔን ይወክላል። አ.ት፡ “እያንዳንዱ ሰው ልክ ነው ብሎ የወሰነውን ያደርግ ነበር” ወይም “እያንዳንዱ ሰው ልክ ነው ብሎ የፈረደውን ያደርግ ነበር” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ከቤተልሔም”
ይህ ማለት በይሁዳ ቤተሰቦች ይኸውም በይሁዳ ነገድ መካከል ይኖር ነበር ማለት ነው። አ.ት፡ “በይሁዳ ነገድ መካከል ይኖር የነበረ”
“በዚያ ይኖርና ይሠራ ነበር”
“ሌላ የመኖርያ ቦታ ለመፈለግ”
የሚኖርበትንና የሚሠራበትን ቦታ እየፈለገ እንደሆነ ያመለክታል። አ.ት፡ “የምኖርበትና የምሠራበትን ስፍራ”
“አባት” የሚለው ቃል እዚህ ጋ አማካሪ ለማለት ጥቅም ላይ ውሏል እንጂ እውነተኛ አባትነትን አያመለክትም። አ.ት፡ “አማካሪና ካህን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በየዓመቱ አሥር ጥሬ ብር እሰጥሃለሁ”
“የልብሶች ስብስብ”
ሌዋዊው የሚካን አሳብ መቀበሉንና ወደ ሚካ ቤት መግባቱን ያመለክታል። አ.ት፡ “ስለዚህ ሌዋዊው ግብዣውን ተቀብሎ ወደ ቤቱ ገባ”
በሌዋዊውና በሚካ መካከል ያለው ግንኙነት እንደ አባትና ልጅ የጠበቀ ሆነ። አ.ት፡ “ወጣቱ ከሚካ ጋር በጣም ከመቀራረቡ የተነሣ ከወንዶች ልጆቹ እንደ አንዱ ሆነ”
እዚህ ጋ “ለየው” ማለት ሚካ “ቀደሰው” ወይም “ሾመው” ማለት ነው። አ.ት፡ “ሚካ ሌዋዊውን ቀደሰው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ በሚካ ቤት መኖሩ በቤቱ “እንደሆነ” ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “በሚካ ቤት ኖረ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ በታሪኩ ፍሰት ላይ ሌላ አዲስ የሁነት ጅማሬን ያስተዋውቃል። (አዲስ ሁነትን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ስለ እስራኤልና ስለዳን ነገድ ሕዝቦች ዳራዊ መረጃ ነው። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በግልጽ የሚኖሩበትን መሬት እንዳልወረሱ ያመለክታል። አ.ት፡ “የመሬት ርስት አልተቀበልንም”
“በሙሉ” የሚለው ቃል በነገዱ ያሉትን ሰዎች ሁሉ ያመለክታል። አ.ት፡ “በየነገዱ መካከል ካሉት ሰዎች ሁሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ልምድ ያላቸው ተዋጊዎች”
የዚህን ከተማ ስም በመስፍንት 13፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የዚህን ከተማ ስም በመሳፍንት 13፡25 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“በእግር” የሚለው ሐረግ መራመድ ማለት ነው። አ.ት፡ “በእርሱ ላይ በመራመድ መሰለል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የዚህን ሰው ስም በመሳፍንት 17፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
ሰውየውን በሚናገርበት ድምፁ ለይተው ዐወቁት። እዚህ ጋ “ንግግር” የሚጠቁመው “ድምፁን” ነው። አ.ት፡ “ወጣቱ ሌዋዊ ሲናገር ሰሙትና ድምፁን ዐወቁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ድል አድርገዋቸው በምድራቸው የተቀመጡ ጠላቶች አልነበሩም”
“በውጪ ከሚኖሩ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት አልነበራቸውም”፤ ይህ ማለት ከሌሎች ከተሞች ርቀውና ከሌሎች ሰዎች ተገልለው ይኖሩ ነበር ማለት ነው።
የዚህችን ከተማ ስም በመሳፍንት 13፡2 ላይ እንደተረጎምከው አድርገህ ተርጉም።
የዚህችን ከተማ ስም በመሳፍንት 13፡25 ላይ እንደተረጎምከው አድርገህ ተርጉም።
ይህ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የተጠየቀው በአሽሙር ሲሆን ትርጉሙም ተቃራኒውን ማድረግ ነበረባቸው የሚል ነው። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “አሁን የሆነ ነገር ማድረግ አለባችሁ” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እና ድርብ አሉታ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ “አትሁኑ” እና “አትዘግዩ” የሚሉት አሉታዊ ቃላቶች በአንድ ላይ በቶሎ እንዲያጠቁ አዎንታዊ አሳብ ላይ አጽንዖት የሰጣሉ። “ፍጠኑ! አጥቁ” (ድርብ አሉታ የሚለውን ተመልከት)
“ምድሪቱ ታላቅ ናት” ይህ የምድሩን መጠን ይገልጻል።
ሰዎቹ ለመኖር በጣም ተመራጭ ቦታ እንደሆነ አጽንዖት ለመስጠት ግነትን ተጠቅመዋል። አ.ት፡ “በዚያ የሚያስፈልገን ነገር ሁሉ ይኖረናል” (ግነት እና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
ሁለቱ አሉታዊ ቃላት በአንድነት አዎንታዊ አሳብ ላይ አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “ሁሉም ነገር ያለው” (ድርብ አሉታ የሚለውን ተመልከት)
“600 ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ የከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
የዚህን ስፍራ ስም በመሳፍንት 13፡25 ላይ እንደተረጎምከው አድርገህ ተርጉመው።
ይህ ማለት የሆነ ነገር እስካሁን እንደዚያው አለ ማለት ነው። “የአሁንን ” ጊዜ ያመለክታል። አ.ት፡ “እስካሁን ስሙ እንደዚያው ነው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የዚህን ከተማ ስም በመሳፍንት 18፡7 ላይ እንደተረጎምከው አድርገህ ተርጉመው።
አምስቱ ሰዎች ይህንን ጥያቄ የጠየቁት ሰዎቹ ጣዖታቱን እንዲሰርቁ አሳብ ለመስጠትና ለማደፋፈር ነው። ይህ እንደ መግለጫ ሊጻፍ ይችላል፤ አመልካች የመረጃ ሐረግም በቅንፍ ውስጥ ሊሰጥ ይቻላል። አ.ት፡ “እነዚህ ቤቶች የብረት ምስል የሆነውን ኤፉድ ይዘዋል (ሰዎቹ እንዚህን ነገሮች እንዲሰርቁ አሳብ እየሰጡ ነበር።) እናደርጋለን … ወስኑ” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እና የሚለውን ተመልከት)
“ከእነዚህ ቤቶች በአንዱ ውስጥ አለ” ወይም “በእነዚህ ቤቶች መካከል አለ”
“ገቡ”
“እርሱን” የሚለው ቃል ሌዋዊውን ያመለክታል።
“600 የዳን ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“600 ወንዶች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህንን ጥያቄ መልስ በማይሻ መልኩ የሚጠይቁት የነገሩን እውነትነት ለማመልከት ነው። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “ለአንድ ሰው ካህን ከመሆን ይልቅ በእስራኤል ላለ ነገድ እና ጎሳ ካህን መሆን ይሻልሃል” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ካህኑ በተሰማው ስሜት ላይ አጽንዖት ለመስጠት ”ልቡ” ተብሏል። አ.ት፡ “ካህኑ ተደስቶ ነበር”
በዚህ መልኩ የሚጓዙት ልጆቹን ለመጠበቅ ነው። ሚካና ሰዎቹ ቢያጠቋቸው መጀመሪያ የሚያገኙት ጦረኞቹን እንጂ ልጆቹን አይሆንም። አ.ት፡ “ትንንሾቹን ልጆች ለመጠበቅ ከፊት ለፊታቸው አደረጓቸው”
“ጥቂት ርቀት”፣ ይህ ለመለካት የሚበቃውን ርዝመት አጭር ርቀት ይለዋል። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በቤቱ አቅራቢያ ባሉ ቤቶች ውስጥ የነበሩትን ሰዎች አንድ ላይ ጠራቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከኋላ ተከትለዋቸው እንደሮጡ ያመለክታል። ይህ በግልጽ ሊነገር ይችላል፝። አ.ት፡ “ከዳን ሰዎች ኋላ በመሮጥ ደረሱባቸው”
“የዳን ሰዎች የሆኑት ወደ ኋላቸው ዞሩ”
ይህ የወቀሳ ጥያቄ ነው። እንደ መግለጫ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እኛን ለማሳደድ ሰዎችህን ጠርተህ መሰብሰብ አልነበረብህም”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እነዚህን ሰዎች አንድ ላይ ጠሯቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሚካ አማልክቶቹን አልሠራቸውም፤ የሠራቸው ባለ ሙያ የሆነ ሰው ነው። አ.ት፡ “ለራሴ ያሠራኋቸውን አማልክት” ወይም “ባለ ሙያ የሠራልኝን አማልክት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሚካ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ለእርሱ አስፈላጊ የሆኑት ነገርች አሁን እንደሌሉት አጽንዖት ለመስጠት ነው። አ.ት፡ “ምንም የቀረኝ ነገር የለም” ወይም “ለእኔ አስፈላጊ የሆነውን ነገር በሙሉ ወስዳችሁብኛል” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ሚካ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው የዳን ሰዎች የሆኑት በእርግጥ ምን እንዳሳሰበው እንደሚያውቁ አጽንዖት ለመስጠት ነው። አ.ት፡ “እጅግ እንዳዘንኩ ታውቃላችሁ!” ወይም “በእኔ ላይ ባደረጋችሁት ነገር ምን ያህል እንደተቸገርኩ ታውቃላችሁ!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ስትናገር እንዳንሰማህ” የሚለው ሐረግ የዳን ሰዎች ሚካ ስለሆነው ነገር የሚያወራውን መስማታቸውን ያመለክታል፤ ነገር ግን ሚካ ስለተፈጠረው ነገር ማውራቱን ከሌሎች ሰዎች መስማታቸውንም ይጨምራል። አ.ት፡ “ምን እንደተናገርክ ማወቅ እንፈልጋለን” ወይም “ስለዚህ ጉዳይ የፈለግኸውን ተናገር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ምንም ዓይነት ነገር” የሚለው ሐረግ የዳን ሰዎች ወደ ሚካ ቤት መጥተው ጣዖቶቹን መስረቃቸውን የሚጠቁም የትኛውንም መረጃ ያመለክታል። ይህ በግልጽ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “ስለዚህ ጉዳይ ምንም ነገር ስትናገር እንዳንሰማህ” ወይም “ስለሆነው ነገር እንዳች ስትናገር እንዳንሰማህ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንተንና ቤተሰብህን እንገላለን” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ጉዟቸውን ቀጠሉ ማለት ነው። አ.ት፡ “ጉዟቸውን ቀጠሉ” ወይም “መጓዛቸውን ቀጠሉ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው ሚካና ሰዎቹ እንዳይዋጓቸው የዳን ሰዎች እጅግ ብርቱ መሆናቸውን ነው። አ.ት፡ “እርሱና ከእርሱ ያሉት ሰዎች እንዳይዋጓቸው እጅግ ብርቱዎች ነበሩ”
ሚካ አማልክቶቹን አልሠራቸውም፤ ይልቁን የሠራለት ባለ ሙያ ነበር። ደግሞም ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ለሚካ የተሠሩለት ነገሮች” ወይም “የሚካ ነገሮች” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በመሳፍንት 18፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“በሰይፎቻቸው”። እዚህ ጋ “ሰይፉ” ወታደሮቹ በጦርነት የተጠቀሙባቸውን ሰይፍና ሌሎች የጦር መሳሪያዎች ይወክላል።
“በውጪ ከሚኖሩ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት አልነበራቸውም”፤ ይህ ማለት ከሌሎች ከተሞች ርቀውና ከሌሎች ሰዎች ተገልለው ይኖሩ ነበር ማለት ነው። ይህንን ሐረግ በመሳፍንት 18፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሚካን በካህንነት ያገለግለው የነበረው የወጣቱ ሌዋዊ ስም ነው። ይህ ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “የወጣት ሌዋዊው ስም የሙሴ ልጅ የጌርሳም ልጅ ዮናታን ነበር” ( እና ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የዳን ሰዎች በጠላቶቻቸው የሚያዙበትን የወደፊት ጊዜ የሚያመለክት ነው። እዚህ ጋ የምድሪቱ መያዝ በጠላት እንደተማረከ እስረኛ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ጠላቶቻቸው ምድራቸውን እስከያዙበት ቀን ድረስ” ወይም “ጠላቶቻቸው ማርከው እስከወሰዷቸው ቀን ድረስ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሚካ አማልክቶቹን አልሠራቸውም፤ ይልቁንም ባለ ሙያ ነበር የሠራለት። አ.ት፡ “ተሠርተዉለት የነበሩት” ወይም “የእርሱ ባለ ሙያ የሠራለት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ በታሪክ ፍሰቱ ላይ የሌላ ሁነትን ጅማሬ ያስተዋውቃል። (አዲስ ሁነትን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
አብዛኞቹ ሰዎች ከሚኖሩበት የራቀ
ይህ ማለት እርሷ ለግንኙነታቸው ታማኝ አልነበረችምና ከሌሎች ወንዶች ጋር መተኛት ጀምራለች ማለት ነው። አስፈላጊ ከሆነ ይህ በግልጽ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከሌሎች ወንዶች ጋር መተኛት ጀመረች”
“ከእርሱ ጋር አገልጋዩንና ሁለት አህዮችን ወሰደ”
“ዐማቱ፣ ይኸውም የልጅቱ አባት አግባባው” ወይም “የልጅቱ አባት አግባባው”
“ስለተናገረው ለመቆየት ወሰነ”
ሌዋዊው አዘጋጀ
እዚህ ጋ “እንጀራ” “ምግብ”ን ያመለክታል። አ.ት፡ “ለመጓዝ እንድትበረታ ጥቂት ምግብ ብላ”
“እባክህ ደግመህ እደር”
አማቱ በመብላት ራሱን እንዲያበረታ አሳብ እየሰጠው ነው። ለመሄድ እስከ ከሰዓት እንዲቆይም እየጠየቀው ነው። ይህ በግልጽ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “ለመጓዝ እንድትበረታ ጥቂት ምግብ ብላ፤ እስከ ከሰዓት ቆይና ትሄዳለህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የሚለውን ተመልከት)
“ቀኑ እየተገባደደ ነው” ወይም “ምሽት ሊሆን ነው”
“ከጊዜ በኋላ ኢየሩሳሌም ተብላ ተጠርታለች”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በሁለቱ አህዮቹ ላይ ኮርቻዎችን ጫነባቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ አሳብ ለመስጠት የሚጠቅም የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ብንሄድ ይሻላል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ጉዟቸውን በመግታት የሆነ ቦታ ላይ እንዲያርፉ ማለት ነው። አ.ት፡ “እዚህ ጋ እንቆይ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ጉዟቸውን በመግታት የሆነ ቦታ ላይ እንዲያርፉ ማለት ነው። ተመሳሳዩን ሐረግ በመሳፍንት 19፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እዚህ ጋር እንረፍ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ አሳብ ለመስጠት ጥቅም ላይ የዋለ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እንድ… አሳብ አቀርባለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ጉዟቸውን በመግታት የሆነ ቦታ ላይ እንዲያርፉ ማለት ነው። ተመሳሳዩን ሐረግ በመሳፍንት 19፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ቆሙ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሰዎች ቀን ላይ የሚሰባሰቡበት የገበያ ስፍራ
የዚህ ሐረግ ትርጉም አንድ ሰው በቤቱ እንዲያድሩ ጋበዛቸው ማለት ነው። አ.ት፡ “ያንን ሌሊት በቤታቸው እንዲያሳልፉ ጋበዟቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ብንያማዊ ሰው የብንያም ተወላጅ ነበር። ይህንን የሕዝብ ወገን ስም በመሳፍንት 3፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ሰውየው ቀና አለና በዙሪያው ያለውን ተመለከተ። አ.ት፡ “ቀና አለ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሰዎች ቀን ላይ የሚሰባሰቡበት የገበያ ስፍራ። ይህንን በመሳፍንት 19፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ሐረግ የሚያመለክተው ሌሊቱን በዚያ እንዲያሳልፍ ሌላውን ሰው ወደ ቤቱ የሚጋብዝን ሰው ነው። አ.ት፡ “በቤቱ እንዳድር የጋበዘኝ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ሌዋዊው “እኔ” ይላል፣ ነገር ግን እርሱ እያመለከተ ያለው ራሱን፣ አገልጋዩንና ቁባቱን ጭምር ነው። አ.ት፡ “የሚወስደን”
ወደ አድራጊ ድምፅ ቀይረው። አ.ት፡ “ብዙ እንጀራና ወይን አለን” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሌዋዊው አክብሮቱን ለማሳየት ራሱንና ከእርሱ ጋር ያሉትን ሌሎቹንም በሦስተኛ መደብ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “እኔ፣ ቁባቴና አገልጋዬ” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ይህ አዎንታዊ መግለጫ ሆኖ ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “የሚያስፈልገን ሁሉ አለን”
“አትደሩ”። “ብቻ” የሚለው ቃል እዚህ ጋ ጥቅም ላይ የዋለው ሌዋዊው እንዲያደርግ ስላልፈለገው ጉዳይ አጽንዖት ለመስጠት ነው።
ይህ የከተማይቱን አደባባይ ያመለክታል። ይህንን በመሳፍንት 19፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ማለት ሌዋዊው በቤቱ እንዲያድር ጋበዘው ማለት ነው። ሌዋዊውን በመጋበዙ ቁባቱንና አገልጋዩንም ደግሞ ጋብዟቸዋል። አ.ት፡ “ሌዋዊውንና አገልጋዮቹን በቤቱ እንዲያድሩ ጋበዛቸው” (የአነጋገር ዘይቤ እና የሚለውን ተመልከት)
“ልባቸውን ያሰደስቱ” የሚለው ሐረግ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ከአንድ ሰው ጋር ጥሩ ጊዜ ማሳለፍ ማለት ነው። አ.ት፡ “በአንድ ላይ ጥሩ ጊዜ እያሳለፉ ነበር” ወይም “ራሳቸውን ያስደስቱ ነበር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
አንዳንድ ሰዎች በቤቱ ዙሪያ ቆሙ
ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የሰዎቹን ትኩረት ለማግኘት ነው። አ.ት፡ “አድምጡ”
እዚህ ጋ ደራሲው “መስማት” በማለት የሚናገረው ስለ “መስማማት” ነው። አ.ት፡ “ሰዎቹ ግብዣውን አለተቀበሉትም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የሰውየው ማንነት አሻሚ ነው። አ.ት፡ “ሌዋዊው ቁባቱን ይዞ”
“ፀሐይ በምትወጣበት ጊዜ” ወይም “ንጋት ሲሆን” ይህ ፀሐይ መውጣት የጀመረችበትን ጊዜ ያመለክታል።
ይህ ውጪው ብርሃን የሆነበትን ጠዋት ያመለክታል። አ.ት፡ “ፀሐይ ሙሉ በሙሉ ወጥታ ነበር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሴቲቱ ሞታ ስለነበር ምላሽ አልሰጠችም። ይህ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ይሁን እንጂ ሞታ ስለነበር አልመለሰችለትም”
“በክፍል በክፍል”። ደራሲው ይህንን ሥዕላዊ መግለጫ የሚጠቀመው ሌዋዊው አካሏን በተለየ አኳኋን በመቆራረጥ ስላደረገው ነገር አጽንዖት ለመስጠት ነው። “የተቆራረጠ አካል” የአንድን ሰው እጅና እግር ያመለክታል። በቋንቋህ ተመሳሳይ ሐረግ ከሌለ ይህ አገላለጽ ከትርጉምህ ውስጥ መቅረት ይኖርበት ይሆናል። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“12 ቁርጥራጭ” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት የተለያዩ ቁርጥራጮቹን ወደ አሥራ ሁለት የእስራኤል አካባቢዎች ልኳል ማለት ነው። አ.ት፡ “እያንዳንዱን ቁራጭ ወደ ተለያዩ የእስራኤል ክፍሎች ልኳል”
ይህ ንጽጽር የሚናገረው አንድ ቡድን እንደ አንድ ሰው መንቀሳቀሱን ነው። ይህ የሚያመለክተው በቡድን የሆኑ ሰዎች በተመሳሳይ መንገድ ሁሉንም ነገር በጋራ የሚያደርጉ መሆናቸውን ነው። አ.ት፡ “አንድ ሰው የሆኑ ያህል” (ንጽጽር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በጥቅሉ ምድሪቱን ያመለክታል። አ.ት፡ “ከአሥራ አንዱ ነገዶች በሙሉ”
“እግዚአብሔርና በተጨማሪም 400,000 መደበኛ ወታደሮች መጡ”
“ወደ ጦርነት ለመሄድ ብቁ የሆኑ”። የሚሄዱት እርስ በእርስ ለመዋጋት አልነበረም።
ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ዋናው የትረካ መስመር ለአፍታ መገታቱን ለማሳየት ነው። እዚህ ጋ የመጽሐፉ ደራሲ የብንያም ሰዎች ስለሚያውቁት ነገር ዳራዊ መረጃ ይናገራል። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ምጽጳ የምትገኘው ከፍ ባሉት ተራራዎች ላይ ነበር።
“ለሌሊቱ” ወይም “አንድ ሌሊት ለማደር”
“የጭካኔ ተግባር” የሚለው ቃል “ክፋት”ን ያብራራዋል። አ.ት፡ “አሰቃቂ ክፋት”
ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የሌዋዊውን ንግግር መደምደሚያ ለማስተዋወቅ ነው።
“አስተያየት” እና “ምክር” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት አንድን ነገር ሲሆን አጽንዖት ለመስጠት ተደግመዋል። ሁለቱ ሊጣመሩ ይችላሉ። አ.ት፡ “ስለዚህ ጉዳይ ምን ማድረግ እንደሚኖርብን ወስኑ”
ይህ ንጽጽር የሚናገረው እንደ አንድ ሰው ስለሚንቀሳቀስ ቡድን ነው። ሁሉም በተመሳሳይ መንገድ በአንድ ላይ ተንቀሳቀሱ። አ.ት፡ “አንድ ሰው የሆኑ ያህል” (ንጽጽር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለት አንቀጾች ስለ አንድ ነገር ሁለቴ መናገራቸው በመሠረቱ አጽንዖት ለመስጠት ነው። ሊጣመሩ ይችላሉ። “ማንም . . . አይሄድም” እና “ማንም . . . አይመለስም” የሚሉት ቃላት ሰዎቹ በዚያ መቆየታቸውን እንዴት እንደሚቀጥሉ አጽንዖት ይሰጣል። በአዎንታዊ ድምፅ ሊነገሩ ይችላሉ። አ.ት፡ “ሁላችንም እዚሁ እንቆያለን”
እነዚህ ቃላት ሰዎቹ ከመጀመሪያው ጩኸት በኋላ የተናገሩትን ዐቢይ ጉዳይ ያስተዋውቃሉ።
እግዚአብሔር የሚፈልገውን ለማወቅ ምልክት የተደረገባቸውን ጠጠሮች መወርወርን ወይም ማንከባለልን ያካትታል።
“ከ100 ሰው 10፣ ከ1,000 ሰው 100፣ ከ10,000 ሰው 1,000” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ሰዎቹ የሚያስፈልጋቸው ምግብና ሌሎች ነገሮች
“ከተማይቱን ለመውጋት በአንድ ላይ ተሰበሰቡ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ግደሏቸው” ወይም “አስወግዷቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ድምፅ” የሚያመለክተው የተናገሩትን መልዕክታቸውን ነው። አ.ት፡ “ወንድሞቻቸው የተናገሩትን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“26,000” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“700” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ግራኝ የሆነ ሰው ከቀኝ እጃቸው ይልቅ በግራ እጃቸው የበለጠ መሥራት ከሚችሉ ሰዎች አንዱ ነው።
ይህ የሚያመለክተው በሚያስደንቅ ሁኔታ ዒላማቸውን የሚመቱ መሆናቸውን ነው። ይህ በአዎንታዊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በጸጉር ላይ እንኳን ድንጋይ ወርውረው መምታት ይችላሉ” ወይም “እንደ ጸጉር በቀጠነ ነገር ላይ ድንጋይ ወርውረው መምታት ይችላሉ”
“ሳይጨመሩ”
“አራት መቶ ሺህ ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔርን ጠየቁ” ወይም “እንዴት መቀጠል እንዳለባቸው እግዚአብሔርን ጠየቁ”
ስለ ዕብራይስጡ ጽሑፍ ትርጓሜ አንዳንድ ጥያቄዎች አሉ። ሠፈራቸውን በጊብዓ አቅራቢያ አደረጉ ከሚለው ትርጉም ይልቅ ሰራዊቱ ተጉዞ በጊብዓ ትይዩ ለጦርነት ተዘጋጅተው ቆሙ ማለት ይሆናል።
“22,000” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አበረታቱ” የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን እርስ በእርሳቸው ተበረታቱ ማለት ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ምናልባት እስራኤላውያኑ በመሰለፍ ለቀጣዩ ቀን ጦርነት ተዘጋጅተዋል ማለት ሊሆን ይችላል። አ.ት፡ “በቀጣዩ ቀን ለመዋጋት ተዘጋጁ”
እንዴት ባለ መንገድ እንደ ፈለጉ አልተገለጸም። ምናልባት ካህኑ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለማወቅ ዕጣ ጥሎ ይሆናል።
“18,000” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“በእግዚአብሔር ሀልዎት” ወይም “ለእግዚአብሔር”
ይህ አንባቢው፣ ሕዝቡ እግዚአብሔር ምላሽ እንዲሰጣቸው እንዴት እንደጠየቁ መገንዘብ እንዲችል ለመርዳት ደራሲው የጨመረው ዳራዊ መረጃ ነው። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
“በእነዚያ ቀናት በቤቴል ነበር”
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “በታቦቱ ፊት በክህነት ያገለግል ነበር”
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “የብንያምን ሰራዊት አጥቁ”
እዚህ ጋ “እስራኤል” የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “ እስራኤላውያን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በደፈጣ”
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ከእስራኤል ሰዎች ጋር ተዋጉ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የእስራኤል ሰዎች ከከተማይቱ ስበው አወጧቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “የብንያም ሰዎች ከእስራኤል ሰዎች ጥቂቶቹን መግደል ጀመሩ”
“ልክ እንደ ቀድሞው” ወይም “ልክ እንደ መጀመሪያዎቹ ሁለት ጊዜያት”
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንድ ቦታ ስም ነው። ሌሎች ትርጉሞች ምናልባት “የጊብዓ ሜዳዎች” ወይም “ከጊብዓ በስተምዕራብ” ወይም “ማሬህ ጌባ” (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“10,000” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን እነዚህ በተለየ ሁኔታ ጥሩ ወታደሮች ነበሩ ማለት ነው። አ.ት፡ “በሚገባ የሰለጠኑ ወታደሮች” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ የጥፋት መቅረብ አጠገባቸው እንደ ቆመ ያህል ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ወዲያውኑ ፈጽሞ ሊሸነፉ ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሃያ አምስት ሺህ አንድ መቶ ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ከዚህ ዐረፍተ ነገር እስከ ቁጥር 41 መጨረሻ ድረስ ያለው የደፈጣ ተዋጊዎቹ ብንያማውያንን እንዴት እንዳሸነፏቸው ጸሐፊው ለአንባቢያን ለማብራራት የጨመረው ዳራዊ መረጃ ነው።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ሆን ብለው ወደ ኋላ ተመልሰዋል ማለት ነው። አ.ት፡ “ብንያማውያን ወደ ፊት እንዲመጡ ፈቅደውላቸው ነበር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን በሰዎቻቸው ታምነዋል ማለት ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ከጦርነቱ የሚያፈገፍጉ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አሸንፈናቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ታላቅ ጉዳት፣ መከራ፣ ስቃይ
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ደረሰባቸው ማለት ነው። አ.ት፡ “ደረሰባቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ አንድ ሰው ሌላውን በሚይዝበት መልኩ የተነገረው ስለ ጦርነት ነው። አ.ት፡ “ነገር ግን የእስራኤል ወታደሮች ያዟቸው” ወይም “ነገር ግን ከጦርነቱ ለማምለጥ አልቻሉም” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንድ የቦታ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
የብንያማውያን መደምሰስ እስራኤላውያን በሬሳዎቻቸው ላይ እንደተረማመዱ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ሙሉ በሙሉ ደመሰሷቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“18,000” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“በጦርነት ውስጥ በጀግንነት የተዋጉ ነበሩ”
“የቀሩት ብንያማውያን ተመልሰው ሸሹ”
“5,000 … 2,000” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንድ ቦታ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“25,000” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“600” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ወደ ሬሞን ዐለት የሸሹት የብንያም ሰዎች ወታደሮች ሳይሆኑ ገና በከተማው ውስጥ የነበሩት ናቸው።
እዚህ ጋ “ከተማው” የሚያመለክተው በዚያ ከተማ የሚኖሩትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “በከተማው የነበረው ሁሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ የሚያመለክተው ወደ ከተማይቱ በሚሄዱበት ጊዜ ያገኙትን ነገር ሁሉ ነው። አ.ት፡ “ወደ … መጡ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ዳራዊ መረጃ እስራኤላውያን ከብንያማውያን ጋር ከመዋጋታቸው በፊት ስላደረጉት ቃል ኪዳን ለአንባቢው ይናገራል። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የብንያም ተወላጆች ስም ነው። ይህንን በመሳፍንት 3፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የእስራኤል ሰዎች ይህንን ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የተጠቀሙት ጥልቅ ሐዘናቸውን ለመግለጽ ነው። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሆይ፣ ከእስራኤል ነገዶች አንዱ ሙሉ በሙሉ በመጥፋቱ በጣም አዝነናል” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ሰዎቹ ብንያማውያንን ከመውጋታቸው በፊት በምጽጳ እያሉ የእስራኤላውያኑ ጉባዔ የተናገሩትን ያመለክታል።
ይህ እስራኤላውያኑ ብንያማውያኑን ከመውጋታቸው በፊት በምጽጳ ስላደረጉት መሐላ ለአንባቢው ለማብራራት የቀረበ ዳራዊ መረጃ ነው። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እርሱ” የሚያመለክተው ወደ ምጽጳ ያልሄደውን ማንኛውንም ሰው ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በእርግጥ ያንን ሰው እንገድለዋለን” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚናገረው ስለ ብንያም ነገድ ሲሆን ለነገዱ ያላቸውን ቅርበት ለማሳየት እንደ እስራኤል ወንድም ታይቷል። አ.ት፡ “የተረፉት ብንያማውያን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የብንያም ነገድ መጥፋት ከእስራኤል በቢላዋ የተቆረጠ ያህል ተነግሯል። ይህ ግነት ነው፣ ምክንያቱም 600 ሰዎች ገና ቀርተው ነበር። ይሁን እንጂ ብንያማውያን ሴቶች ተገድለው ስለ ነበር የነገዱ የወደፊት ዕጣ ፈንታው በጥያቄ ውስጥ ነበር። አ.ት፡ “አንድ ነገድ ተደምስሷል” (ዘይቤአዊ አነጋገር፣ ግነት እና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
እስራኤላውያኑ ለተረፉት ጥቂት ብንያማውያን ሚስቶችን ለማቅረብ ፈልገዋል፣ ነገር ግን በምጽጳ ያደረጉት መሐላ ይህንን ከማድረግ አግዷቸዋል።
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“በምጽጳ የተሰበሰቡት ሰዎች ተጠያቂነት ነበረባቸው”
ይህ የሚያመለክተው ቀደም ሲል በምጽጳ የተደረገውን ጉባዔ ነው። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ከኢያቢስ ገለዓድ ተወላጆች አንድም ሰው በምጽጳ አልተገኘም ነበር”
“12,000” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
በዚህ ጥቅል መመሪያ ላይ የሚቀጥለው ቁጥር የማይመለከተው ማንን እንደሆነ ይጨምራል።
“በሰይፎቻችሁ ግደሏቸው”
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። ይህንን በመሳፍንት 21፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የግብረ ሥጋ ግንኙነትን ለማመልከት በጨዋነት የተነገረ አነጋገር ነው።
“400 ወጣት ሴቶች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ሰላም” በግሣዊ ሐረግ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ከእነርሱ ጋር መዋጋታቸውን ለማቆም ፈለጉ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። ይህንን በመሳፍንት 21፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ከኢያቢስ ገለዓድ የተገኙት አራት መቶ ሴቶች ብቻ ሲሆኑ ብንያማውያኑ ስድስት መቶ ሰዎች ነበሩ።
“የእስራኤል ነገዶች አንድ እንዳይሆኑ አደረጋቸው”
ይህ የሚያመለክተው የብንያምን ተወላጆች ነው። ይህንን በመሳፍንት 3፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ብንያማውያን ሴቶችን በሙሉ ገደልናቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እስራኤላውያኑ እያጋነኑ ነው። ቀደም ሲል ለአራት መቶ ብንያማውያን ሚስቶችን ሰጥተዋቸዋል፣ በመሆኑም፣ ነገዱ ሙሉ በሙሉ አይጠፋም። (ግነት እና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ብንያም የሚያመለክተው የብንያም ተወላጅ የሆኑትን ወንዶች ነው። አ.ት፡ “ለብንያማውያን ወንዶች ሚስት”
ይህ የሴሎ ከተማ የሚገኝበትን አካባቢ ለአንባቢው ለማብራራት የተሰጠ ዳራዊ መረጃ ነው። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ብንያማውያኑ እነዚህን ሴቶች ይዘው ወደ ገዛ ምድራቸው ተመልሰው እንደሚሄዱ ይታወቃል። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “እያንዳንዳችሁ ከሴሎ ልጃገረዶች አንዷን መያዝና ሚስት እንድትሆናችሁ ከእናንተ ጋር ወደ ብንያም ምድር መውሰድ ይኖርባችኋል”
የነገር ስም የሆነው “ምህረት” እንደ ድርጊት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ደግነትን አድርጉልን” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ከኢያቢስ ገለዓድ ጋር በተዋጋን ጊዜ ለእያንዳንዳቸው ሚስት ስላላገኘን”
ይህ የሚያመለክተው የሴሎን ሰዎች ነው። እነርሱ ሴቶች ልጆቻቸውን ለብንያማውያን በፈቃደኝነት አልሰጡም፣ በመሆኑም ይህንን ላለማድረግ የገቡትን መሐላ አላፈረሱም።
ይህ የሚያመለክተው ከኢያቢስ ገለዓድ ሚስቶችን ላላገኙ ሁለት መቶ ብንያማውያን ለእያንዳንዳቸው አንዲት ሚስት ነው። (መሳፍንት 21፡14ን ተመልከት)።
“እስራኤል ገና ንጉሥ አልነበራትም”
ዐይን ማየትን፣ ማየትም አሳብን ወይም ፍርድን ይወክላል። አ.ት፡ “ልክ ነው ብሎ የሚፈርደውን” ወይም “ልክ ነው ብሎ የሚያስበውን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እንዲህም ሆነ” ይሄ የተለመደ የታሪካዊ ተረካ አጀማመር ነው።
“መሳፍንት ይፈርዱ በነበረ ገዜ”
ይሄ የሚያመላክተው የእስራኤልን ምድር ነው። “በአገሩ”
“አንድ ሰው” ይሄ አንድን ገፀባህሪ ወደ ትረካው ማስገቢያ (ማስተዋወቅያ)ተልምዷዊ መንገድ ነው።
ከኤፍሬም ጎሳ(ነገድ)የሆኑ፤ በይሁዳ ክልል በሆነው በቤተልሄም የሰፈሩ ሰዎች ነበሩ።
“ኑኃሚንም ከሁለት ልጆቿ ጋር በቻዋን ቀረች“
”ሴቶች ሚስት አገቡ (ወሰዱ)“ ይሄ ሚስት ማግባትን ያመላክታል
የኑኃሚን ወንድ ልጆች ከሞዓብ ጎሳ (ነገድ)የሆኑ ሴቶች። ሞዓባውያን ሌሎች አማልክትን ያመልኩ ነበር።
“. . . የተባሉ የሞዓብ ሴቶች“
አቤሜሌክ እና ኑኃሚን ወደ ሞዓብ ከመጡ ከአስር ዓመት በኋላ፤ ልጆቻቸው መሓሎን እና ኬሌዎን ሞቱ።
ኑኋሚን መበለት ሆነች።
“እርሷም በሞአብ ሳለች”። ዜናው የመጣው ከእስራኤል አገር እንደሆነ ያመላክታል። እግዚአብሄር እስራኤልን እንደጎበኘ በሞአብ ምድር ሳለች ሰማች።
በብሉይ ኪዳን እግዚአብሔር ለህዝቡ የተገለጠበት ስም ነው። (የእግዛብሔርን ስም ስለመተርጎም በቃላት አተረጓጎም መምሪያ ገፁ ላይ ተመልከቱ)
ሕዝቡን እንደጎበኘ እንጀራም እንደሰጣቸው
ምራቶችዋ፤ ወንድ ልጆቿን ያገቡት ሴቶች
“የሚመልሳቸውን መንገድ ይዘው።” መንገድ ይዘው የሚለው በአንድ መንገድ መሄድን የሚያመላክት አባባል ነው።
የወንድ ልጆች ሚስቶች ወይንም የወንድ ልጆቿ መበለቶች
ኑኃሚን የምታዋራው ሁለት ሰዎችን ነበር፤ ከዚህ በመቀጠልም እናንተ ብላ ስትናገር ሁለቱን በማስመልከት ነው።
“ወደ እናቶቻችሁ ቤትም”
“ቸርነትን እንዳደረጋችሁ”
“ቸርነት” የ ፍቅር፣ የበጎነት፣ እና ታማኝነትን ያመላክታል።
“ለሞቱት ባሎቻችሁ” ን ኡኃሚን በዚህ የሞቱትን ልጆችዋን ማመላከት ነው የፈለገችው።
“እንደዚሁ ያድርግላችሁ” ወይንም “እንዲደረግላችሁ ይፍቀድ”
እዚህ ጋር “ያሳርፋችሁ” የሚለው በትዳርም የሚገኘውን ደህንነትን ያጠቃልላል።
ከአዳዲስ ባሎቻችሁ፣ ከሌላ ሰው ባል ጋር አይደለም። ይሄ የሚያመላክተው በባልየው ቤት ውስጥ እና ከባልየው የሃፍረት ከለላ ስር ማለት ነው።
ድምፅን ከፍ ማድረግ ለጮክ በሎ ማውራትን የሚያመላክት አባባል ነው። ምራቶቷም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ወይንም አምርረው አለቀሱ።
“እንመለሳለን” ዓርፋ እና ሩት “እኛ” ብለው ሲናገሩ ስለራሳቸው እንጂ ስለ ሩት አንነበረም የሚናገሩት።
እዚህ ጋር “አንቺ” የሚለው የሚያመላክተው ኑኃሚንን ነው።
ይህ ምላሽ የሚሰጥለት ጥያቄ አይነት አይደለም። “ከእኔ ጋር መሄዱ ትርጉም አይሰጥም።” ወይንም “ከእኔ ጋር መሄድ የለባችሁም።”
ኑኃሚን በዚህ ጥያቄዋ ለእነርሱ የሚሆኑ ወንድ ልጆች ከዚህ ወድያ ልትወልድላቸው እንደማትችል ትናገራለች። “መቼስ ለእናንተ ባል መሆን የሚችሉ ሌሎች ወንድ ልጆች ከዚህ በኋላ መውለድ አልችልም።”
ባል የማግባቱ ምክንያት በግልፅ ተጠቅሷል። “ሌሎች ወንድ ልጆች እንዳልወልድ”
“መፀነስ” ወይንም “ወንድ ልጆች መውለድ”
እነኚህ ምላሽ የሚሰጥላቸው ጥያቄዎች አይነት አይደሉም። “ታገብዋቸው ዘንድ እስኪያድጉ አትጠብቋቸውም። አሁን ማግባትን ትመርጣላችሁ”
መራራነት የሃዘን እና የሰቆቃ መገለጫ ነው፤ በዚህም የሃዘንዋ መንሳኤ ምን እንደሆነ ማወቁ አያዳግትም። “የእናንተ ባል አለመኖር እኔን ያሳዝነኛል።
“እጅ” የሚለው የእግዚአበሔርን ኃይል ወይንም ተፃዕኖ ያሳያል። “የእግዚአብሔር እጅ በእኔ ወጥቶአልና።”
ይህ የሚያመላክተው አምርረው እንዳለቀሱ እና ጮክ ብለው እንደተጣሩ ነው።
“ልብ በይ፤ ምክኛቱም አሁን የምልሽ ነገር እውነትና ጠቃሚ ነው፤ ባልንጀራሽ።”
“ሩት ኝ ተጠጋቻት።” “ሩት ልትለያት አልወደደችም።” ወይንም “ ሩት አልለያትም አለች።”
“ባልንጀራሽ”
ዓርፋ እና ሩት ልጆችዋን ከማግባትዋ በፊት የሞአባውያንን አማልክት ያመልኩ ነበር። በትዳራቸዋም ውስጥ ሳሉ የኑኃሚንን አምላክ ማምለክ ጀምረው ነበር።
“ወደ ምትኖሪበት”
ሩት በዚህ የምታመላክተው የኑኃሚንን ህዝቦች ነው፤ እስራኤላውያንን። “የአገርሽን ሕዝቦች እንደ እራሴ ሕዝቦች እቆጥራለሁ።” ወይንም “ዘመዶችሽን እንደ ዘመዶቼ እቆጥራለሁ።”
ይህ ሩት እስከ ዕድሜዋ ፍፃሜ ከኑኃሚን ጋር በአንድ ቦታ እና ከተማ የመሆን ፍላጎቷን ያሳያል።
ይህ የሚያመላክተው ሩት አደርጋለሁ ያለችውን ባታደርግ፤ እግዚአብሔር እንዲቀጣት እየጠየቀች እንደሆነ ነው። “እግዚአብሔር አይፍቀድ እንደማለት ነው።”
“ኑኃሚን ሩትን መጐትጐቷን ተወች”
“እንዲህ ሆነ።” ይህ የታሪኩ አዲስ ምዕራፍ መነሻ አመላካች ነው።
“ከተማው” የሚለው በዛ የሚኖሩ ሰዎችን በሙሉ ያመላክታል። “የከተማይቱ ሰዎች ሁሉ።”
ኑኃሚን በቤተልሔም ከኖረች በዙ ዓመታትን አስቆጥሯል በሎም ባሏ እና ወንድ ልጆቿ አብረዋ አልነበሩም፤ እናም በዛ የነበሩት ሴቶች ኑኃሚን ስለመሆኗ መጠራጠራቸውን የሚያመናክት እባባል ነው። እንደ እውነተኛ ጥያቄ ቁጠሩት።
“ኑኃሚን” የሚለው ስም “የእኔ ደስታ” የሚል ትርጉም ነው ያለው። ኑኃሚንም ባሏን እና ልጆቿን ስላጣች፤ ስሟ ሕይወቷን እንደሚመጥን አይሰማትም።
መራራ፤ የስሙ ትርጉም ሲሆን፤ ብዙውን ግዜ ይህ ስም ሲተረጎም እንደሚያወጣው ስም “ማራ” ተበሎ ይተረጎማል።
ኑኃሚን ከቤተልሔም ስትወጣ በልዋ እና ሁለት ወንዶች ልጆችዋ በሕይወት ነበሩ፤ ደስተኛም ነበረጭ ኑኃሚን ለባልዋ እና ሁለት ልጆችዋ ሞት ተጠያቂ የምታደርገው እግዚአብሔርን ነው። ወደ እስራኤልም ብቻዋን እንድትመለስ ያደረገው እርሱ ነው።
“ፍርድን አሳልፎብኛል።”
መከራ አምጥቶብኛል
“ኑኃሚንም” የሚለው ቃል መደምደምያ የሆነውን መጨረሻ ላይ የሆነውን ነገር ጠቋሚ አያያዥ ቃል ያሳያል። በእናንተ ቋንቋ ይህንን ሊተካ የሚችን ቃል ተጠቀሙ።
“የገብስ አዝመራ” የሚለውን ስንኝ ሊተካ በሚችል ቅል ሊተረጎም ይችላል። “የገብስ አዝመራ በሚሰበሰብበት ወቅት”
ይህ ስንኝ ትረካው ከመቀጠሉ በፊት አዲስ መረጃን ያስተዋውቃል። በእናንተ ቋንቋ አዲስ መረጃን ወደ ምንባብ ለማስተዋወቅ የምትጠቀሙበት መንገድ ካለ እርሱን ተጠቀሙ።
“ባለጸጋ” ይህ የሚያሳየው ቦኤዝ ባለጸጋ እና በማህበረሰቡ በመልካም ዝና የታወቀ ሰው ነበረ።
እዚህ ጋር ትረካው ይቀጥላል። በቋንቋችሁም ታሪክ ከተቋረጠ በኋላ እንዴት እንደሚቀጥል ልብ በሉ።
ሴቲቱ ከሞዓብ ስለመሆኗ መጠቆምያ ሌላኛው መንገድ ነው።
“ከእህሉ ዘለላ እንድቃርም” ወይንም “አጨዳ ላይ ከኋላ የተተወ የእህል ዘለላ ለማንሳት”
“ዕራሱ” ወይንም “ክምችቱ” የእህሉን ዋና ፍሬ የያዘ “ዘለላ”።
“በፊቱ ሞገስ ማግኘት” የሚለው አባባል በሰው ዘንድ ተቀባይነት ማግኘትን ያመላክታል። ሩት ፈቃድ ማግኘትን በአንድ ሰው ፊት ሞገስን እንደማግኘት አድርጋ ትናገራለች። በፊቱ፤ የሚለው አገላለፅ በመታየት፣ በአስተሳሰብ እና በአወሳሰን ተቀባይነት ማግኘትን ያመላክታል።
ሩት ኑኃሚንን እንደ እናቷ ነበር የምትንከባከባት። ብትርጉም ቋንቋው ልጅን የሚተካ ቃል መጠቀም ከተቻለ እርሱን መጠቀም ይቻላል።
ሩት ስትቃርምበት የነበረው እርሻ የኑኃሚን ዘመድ የሁነው ቦኤዝ እርሻ መሆኑን አታውቅም ነበር።
“እነሆም” የሚለው ቃል የቦኤዝ መምጣት በታሪኩ ላይ የሚጫወተውን ትልቅ ሚና አመላካች ነው። የዚህ ዓይነት ሚና የሚጫወት ቃል በቋንቋችሁ ካለ እርሱን መጠቀም አስፈላጊ ነው።
እርሻው ከቤተልሔም ያልታወቀ ዕርቀት ላይ ይገኛል።
“መልካምን ነገር ይስጥህ” ወይንም “ደስተኛ ያርግህ”
ቦኤዝ እዚህ ጋር እየጠየቀ ያለው 1) ስለ ሩት ባል ወይንም 2) ስለሩት ወላጆች ውይንም ጠባቂዎች ነው።
“ኃላፊነት ላይ ያለው” ወይንም “እየተቆጣጠረ ያለው”
“በጎጆ” ወይንም “በመጠለያ” ይሄ በእርሻ መሃከል ከፀሃይ ጊዜያዊ መጠለያ ወይንም የመናፈሻ ጎጆ ነበር።
የሄ እንደ ትዕዛዝ ቃል ልንመለከተው እንችላለን። “ስሚኝ ልጄ” ወይንም የምለውን ነገር ልብ በይ ልጄ።”
ይሄ በዕድሜ የሚያንስ ሰወን የመናገርያ መንገድ ነው። ሩት የቦኤዝ ልጅ አይደለችም። ይህ ቃል ሲተረጎም ልጅን ለማለት ተፈልጎ አለመሆኑን ልብ የበሉ።
መመልከት አንደን ነገር ማየትን እና አትክሁሮት መስጠትን ያመለክታል። “እርሻውን ብቻ ተመልከቺ” ወይንም “ለእርሻው ብቻ አትክሁሮት ስጪ።”
“አላዘዝኩምን?” የሚል ጥያቄ አዘል፤ ንግግሩ ማስረገጫ ቃል። “ጉበዛዚቱን አዝዣለሁ።”
“ወጣት ወንድ ሰራተኞች . . . ወጣት ሴት ሰራተኞች።” ወንዶሽ የሚለው ቃል በተደጋጋሚ ጥቅም ላይ ይውላል። ወይንም ጎበዛዚቱ ይለዋል፤ ይሄ በእርሻው ላይ በአጨዳ ላይ ያሉ ሰራተኞችን ያመላክታል።
ለማለት የተፈለገው፤ 1) ወንዶቹ እንዳይጎዱሽ። 2) በዚህ እርሻ ከመቃረም እንዳይከለክሉሽ።
ከቀዱት ማለት ከውሃ ገድጓድ ካወጡት ወይንም ውሃ ከማጠራቀምያው ማድጋ ካወጡጥ
ይሄ የአክብሮት የፍርሃት ማሳያ ነው። ስላደረገላት ነገር በማመስገን ለቦኤዝ አክብሮትን እያሳየች ነው። የትህትናም ማሳያ ነው።
ሩት ከልብዋ ትክክለኛ ጥያቂአን እየጠየቀች ነው።
ሩት በግልዋ ለእስራኤል አምላክ ተሰጥታለች፤ ነገር ግን በውጪው የምትታወቀው እንደ “ሞዓባዊቷ” ነው።
“ሰምቻለሁ” ይሄ በቀጥተኛ መልኩ፤ “ሰዎች ነግረውኛል” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።
ቦኤዝ መጠቆም የፈለገው ሩት በማታውቀው የኑኃሚን መንደር፣ አገር እና ኃይማኖት መሃከል ለመኖር መምጣቷን ነው።
“ይስጥሽ” ወይንም “መልሶ ይክፈልሽ”
“ለሰራሽ” ለታማኝነትሽ፤ ከኑኃሚን ጋር በቤተልሄም ለመኖር ስለመምረጥሽ እና የኑኃሚንን አምላክ ስላመንሽ።
ይሄ ቅኔአዊ አገላለፅ ሲሆን፤ ከዚህ በፊት ካለው ዓረፍተ ነገር ጋር ይመሳሰላል። “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ብድራትሽን አትረፍርፎ ይመልስልሽ”
ቦኤዝ እግዚአብሔር የሚተማመኑበትን እንዴት አድርጎ እንደሚከልል ለመግለፅ የሚጠቀመው ንፅፅር፤ ወፎች ጫጩቶቿን በክንፏ ጥላ ስር የምታደርግላቸውን እንክብካቤ ነው። “
“ሞገስ ላግኝ” የሚለው ተቀባይነት ማግኘትን ወይንም በእርስዋ ደስተኛ መሆንን ያመላክታል። “በዓይኖችህ” የሚለው ምልከታን የሚያሳይ ሲሆን፤ ምልከታም የእርሱን ግምገማ ለማሳየት የሚጠቅም ዘይቤአዊ አገላለፅ ነው።
ይህ ቃል ሊኖረው የሚችለው ትርጉም 1) ሩት ከቦኤዝ አገልጋዮች መሃከል አንዷ አልነበረችም። 2) ሩት ከ ኑኃሚን ልጆች መሃከል አንዱን ማግባቷ በቤተልሔም ምንም ዓይነት ጥቅም እንደምያስገኝላት አላሰበችም።
ይህ የሚያሳየው በዕኩለ ቀን መሆኑን ነው።
ይህ በዕርሻ የሚበላ ቀላል ምግብ ነው። ሰዎች መሬት ላይ የተነጠፈ ምንጣፍ ላይ ይቀመጣሉ፤ በመሓከልም የወይን ሆምጣጥጤ ይቀመጥና በተቆረሰ እንጀራ እያጠቀሱም ይመገባሉ።
በእንጀራ እየተጠቀሰ የሚበላ። እስራኤላውያን ይህንን ወይን ይበልጥ ሆምጣጤ እንዲሆን ያፈሉት ነበር።
በዚህ ትዕዛዝ ዐውድ ውስጥ፣ ቦኤዝ ይህንን መመርያ ሲሰጥ ሩት ልጸማ በማትችልበት ዕርቀት ላይ እንደነበረ እንረዳለን።
“ስትቆምም”
“እንኳ” የሚለው ቃል የሚያመላክተው “ከተለመደው በላይ እና ባሻገር” መሆኑን ነው። ቦኤዝ ሩት ከነዶው ዙርያ እንድትቃርም ይፈቅዱ ዘንድ ለሰራተኞቹ ተዕዛዝ ይሰጣል። ብዙውን ግዜ የሚቃርሙ ሰዎች ወደ ነዶው እንዲጠጉ አይፈቀድም።
“ከነዶው አስቀርታችሁ ተዉላት” ወይንም “ከነዶው ላይ የ እህሉን ዘለላ ወስዳችሁ ተዉላት”
“አታሳፍሯት” ወይንም “አታዋርዷት”
የሚበላውን የእህሉን ክፍል ከገለባው ለየችው።
ይሄ የሚሰበሰበወሀል የሚበላው ፍሬ ክፍል ለው
አንድ የኢፍ መስፈሪያ 22 ሊትር ያክላል። “22 ሊትር የሚያህል ገብስ”
ሩት እህሉን ተሸክማ ወደቤቷ እንደሂአደች ያመላክታል።
“ኑኃሚን”
ኑኃሚን የጠየቀችው ጥያቄ ተመሳሳይ ሲሆን፤ ሩት ስላሳለፈችው ቀን ለማወቅ እጅግ ጓጉታ እንደሆነ ያስታውቃል።
እግዚአብሔር ቦኤዝ ለሩት እና ለኑኃሚን ስላሳያቸው ቸርነት እንዲባርካቸው እየጠየቀች ነው።
“ታማኝነቱን ያልተወ” ትርጉሙ ሊሆን የሚችለው 1) ቦኤዝ እንደቤተሰብ ለኑኃሚን ያለበትን ኃላፊነት አስታውሷል። 2)ኑኃሚን በቦኤዝ ውስጥ ስራን እየሰራ ያለውን እግዚአብሔር ማለቷ ነው። 3) እግዚአብሔር ለሕያዋን እና ለሙታን ታማኝነቱን መጠበቁን ላማመልከት ነው።
“በሕይወት ላሉ ሰዎች ሁሉ።” ኑኃሚን እና ሩት “ሕያዋን” ነበሩ።
የኑኃሚን ባል እና ልጆች “ሞተው” ነበር። “ሙታን” የሚለውን ቃል ሊተካ የሚችል ሌላ ተተኪ ቃል ካለ እርሱን መጠቀም ይቻላል።
የሁለተኛው ስንኝ መጀመርያውን የደግመዋል ያሰፋዋልም። በዕብራውያን ይህ አትክሁሮት የመስጫ መንገድ ነው።
የሚቤዥ ዘመድ ማለት አንዲት መበለት የገንዘብ እና ሌላ ችግር ውስጥ እንዳትገባ አግብቶ አንድ ልጆች አብሯት ወልዶ የሚያድናት ማለት ነው።
“ደግሞ . . . አለኝ።” ይህ የሚያመላክተው ከዚህ በኋላ ቦኤዝ አለኝ የምትለው ነገር ጠቃሚ እንደሆነ ነው።
ቦኤዝ ሰራተኞቹ ሊሲጧት የሚችሉትን ጥበቃ ያመላክታል።
“መሄድ ስሻልሻል።”
ለማለት ተፈልጎ የሚሆነው 1)ሌሎች ሰራኞች ሩትን ሊጎዷት ይችላሉ እጇንም ይዘው ሊደፍሯት ይችላሉ። 2)በሌሎች እርሻ የእርሻው ባለቤተስከ መኧር መጨረሻ ድረስ እንዳትቃርም ልትከለከል ትችላለጭ
ሩትም እስከቀኑ መጨረሻ ድረስ በቦኤዝ እርሻ ስትሰራ ዋለች፤ ደንነቷም ተጠበቀ።
ሩት ማታ ላይ ለመተኛት ወደ ኑኃሚን ቤት ትሄድ ነበር።
ኑኃሚን የሩት ሟች ባል እናት ናት
ሩት የኑኃኒንን ልጅ በማግባት ብሎም አብራት ወደ ቤተልሔም በመመለስ የኑኃሚን ልጅ ሆናለች።
“መልካም እንዲሆንልሽ እረፍት አልፈልግልሽም?” ኑኃሚን ይሄንን ጥያቄ በመጠየቅ ያቀደችላትን ለመናገር ትጠቀምበታለች። “እረፍት የመታረጊበትን ቦታ ልፈልግልሽ ይገባኛል” ወይንም “ የሚንከባከብሽ ባል ልፈልግልሽ ይገባኛል።”
ትርጉሙ ሊሆን የሚችለው፤ 1) በቀጥታ የምትኖርበትን ቤት ማግኘት ወይንም 2) በማስጠጋት ረገድ የሚንከባከባት ባል ስለመፈለግ። ኑኃሚን ሁለቱንም ማለት ፈልጋ ሊሆንም ይችላል።
የዚህ ግልፅ ትርጉም ከሴቶቹ ጋር እየሰራች እንደነበረ ሊያሳይ ይገባል። “ከገረዶቹ ጋር የለበርሽበት።”
ኑኅሚን ከዚህ በፊት ለሩት የነገረቻትን ነገር እያስታወሰቻት ነው የሚሆነው። “እርሱ ዘመዳችን ነው።”
“ልብ በይ።” ከዚህ በኋላ የምትላትን ነገር እንድታስተውል እያመለከቻት ነው።
“በመንሽ ይበትናል” ይህ በንፍስ ድጋፍ ሰብሉን ከገለባው የመለየት ሂደት ነው።
ይህ መልካም ማዓዛ ያለው ጣሳጭ ሻታ ያለው ዘይት ሊሆን ይችላል። በሁን ግዜ ሽቶ የሚባለው ማለት ነው።
ይህ የሚያሳየው ከከተማው ወጥቶ ወደሚወቃበት ቦታ ምሄድን ነው።
ይህ የሚያመላክተው የለበሰውን መደረብያ እግሩ ጋር መግለጥ እና እግሮቹ እንዲበርዳቸው ማድረግ የሚለውን ነው።
“ከእግሩ ሳር ተኚ”
እዚህ ጋር ያለው የባህል ልማድ በእርግጥ ባይታወቅም፤ በባህላሸው የሚታወቅ እና ተቀባይነት ያለው ሴት ልጅ አንድ ወንድ እንዲያገባት ፈቃደኛ እንደሆነች የምታስታውቅበት መንገድ ነው። ቦኤዝም ልማዱ ገብቶት መቀበልም መተውም ይሽላል።
“ሲነሳም፣ እርሱ እራሱ።”
ይህ በልቡ የሆነ ነገርን ያሳያል። ሰክሮ ነበር ማለት አይደለም። “ሰውነቱም ደስ ከተሰኘ” ወይንም “ከረካ በኋላ”
“በድብቅ” “ድምጽ ሳታሰማ ማንም ሰው ሳይሰማ”
“መደረብያውን ከእግሩ ላይ ገልጣ”
“ከእግሩ ስር ተኛች”
በትረካው ውስጥ የሆነን አንደ ክስተት ለማስታወቅ የሚጠቅም ስንኝ ነው። በቋንቋችሁ ይህንን የሚያደርግ ቃል ካለ እርሱን መጠቀምን አስቡ።
“መንፈቀ ሌሊትም በሆነ ግዜ”
“አንዳች ነገር አስደነገጠው”
“ዘወርም አለ”
ሲቲቱ ሩት ነበረች፤ ቦኤዝ ግን ጨልሞ ስለነበር ሊያውቃት/ሊለያት አልቻለም።
ሩት ለቦኤዝ ምላሽ የሰጠችው በትህትና ነበር
ይህ ጋብቻን የሚያመላክት አባባል ነው።
ለዘመዶቹ ኃላፊነት ያለበት ልዩ ዘመድ
ቦኤዝ ይህንን የተጠቀመው ታናሹ እንዳሆነች ሴት ለሩት ያለውን አክበሮት ነው።
“ከበፊተኛው ይልቅ በመጨረሻው ግዜ ቸርነት አድርገሻል።”
ይህ ሩት ቦኤዝ እንዲያገባት ስለመጠየቁ ነው። የኑኃሚንን ዘመድ በማግባት ሩት ለኑኃሚን የሚያስፈልጋትን ነገር ማቅረብ ትችላለች በዚህም ቸርነትን ታደርጋለች።
ይህ የሚያሳየው ሩት ከዚህ በፊትም ለአማቷ እየቃረመች እንደተንከባከበቻት እና አብራት በለቆየት ያደረገችውን ነው።
“አልተከተልሽምና” ሩት ኑኃሚንን ዘንግታ ከኑኃሚን ዘመዶች ውጪ ለማግባት ባል መፈለግ ስትችል ይህንን አላደረገችም።
መበለቲቷን መርዳት ቅርብ የሆነው ወንድ ዘመድ ኃላፊነት ነው።
ቦኤዝ እየተናገረ ያለው ቅርብ ከሆነ ከሞተው የሩት ባል የስጋ ዘመድ የሚጠበቀውን ሩትን የማግባት እና የቤተሰቡን ስም የዞ የመቀጠል ሃላፊነት ነው።
“ሕያው እግዚአብሔርን” ይህ በዕብራይስጥ የተለመደ መሃላ ነው።
ሩት ከቦኤዝ እግር ስር ተኛች። ቦኤዝ አላወቃትም፣ ምንም አላደረጉም።
ይህን አገላለፅ ከበርሃን ጋር አያይዞ መግለፅ ይቻላል። “ገና ጨለማ ሳለ”
በትከሻ ላይ የመደረብ ልብስ
ክብደቱ በውል ባይገለፅም። ቸር የሆነ ልገሳ እንደሆነ ይገመታል፣ ነገር ግን ሩት ልትሸከመው የምትችለው ያህል።
የገብሱ መጠን ሩት በራስዋ ልታነሳው የምትችለው ያክል አልነበረም።
“ወደ ከተማ ተመለሰች” አንዳንድ ቅጂዎች “ተመለሰ” ሲሉ ሌሎች ደግሞ “ተመለሰች” ይሉታል።
ኑኃሚን በዚህ ጥያቄ ማለት የፈለገችውን በሌላ ቃል ግልጽ ማድረግ ይቻላል። “ልጄ ምን ሆነ?” ወይንም “ቦኤዝ ምን ዓይነት ምላሽ ሰጠሽ?”
“ቦኤዝ ያደረገላትን ሁሉ”
“ባዶ እጅሽን አትሂጂ” ወይንም “ምንም ሳትይዢ እንዳትሄጂ” ወይንም “የሆነ ነገር የመሄድሽን እርገት፣ እኛ ሁኚ
ይህ ማን የኑኃሚንን ንብረት እንደሚገዛ እና ሩትን እንደሚያገባ የሚወሰነውን ውሳኔ ያመላክታል።
“የከተማይቱ በር” ወይንም “የቤተልሔም በር” ይህ ቅጥር ወዳላት የቤተልሔም ከተማ ዋና መግቢያ በር ነው። የማህበረሰባዊ ጉዳዪች ላይ ውይይት የሚደረግበትም ክፍት ቦታ በበሩ አቅራብያ ነበር።
በሕይወት ያላ ቅርቡ የአቤሜሌክ ዘመድ
“የከተማይቱ መሪዎች”
ለቅርብ ዘመድ፤ የቤተዘመዱን መሬት የመግዛት እና ቤተሰቡን የመንከባከብ ኃላፊነት አለበት። አሁን ደግሞ ይህ ሰው የኑኃሚንን መሬት መግዛት፤ ሩትን ማግባት እና ኑኃሚንን መንከባከብ ይኖርበታል።
ይህ የሚደረገውን ስምምነት ህጋዊ እና ፍፁም ያደርገዋል።
ይህ ማለት መሬቱን መግዛት እና በቤተሰቡ ውስጥ እንዲቆይ ማድረግ ማለት ነው።
ቦኤዝ በቀጣይነት መሬቱን ሊቤዥ የሚችለው ዘመድ እርሲ ነበር።
በዚህ የቦኤዝ አነጋገር ለሰውዬው መሬቱን ከመግዛት ጋር አብሮ ያለውን ኃላኢነት ይነግረዋል።
“ከኑኃሚን እጀ” ይህ የሚያመለክተው መሬቱ የኑኃሚን መሆኑን ነው።
“ሩትንም ማግባት”
“ሩት የአቤሜሌክ ልጅ መበለት”
“ንብረቱን የሚወርስ ወንድ ልጅ እንዲኖራት እና የሞተውን ባሏን ስም እንዲያስቀጠል።”
ሩት ለምትወልድለት ልጆች ደግሞ የራሱን ሃብት ማካፈል ስለሚኖርበት
“አንተው እራስህ ተቤዠው” ወይንም “በእኔ ፈንታ አንተ ተቤዠው።”
ጸሃፊው ሩት በነበረችበት ዘመን በልውውጥ ግዜ የሚደረገውን ነገር እያብራራ ነው።
“በጥንት ዘመን።” ይህ የሚያመላክተው መጸሓፉ በተጻፈበት እና ታሪኩ በተፈፀመበት ግዜ ልማዱ እንደተለወጠ ነው።
“ነጠላ ጫማውን።”
ይህ የሚያመላክተው ከእርሱ ጋር ስምምነት እያደረገ ያለውን ሰው ነው። በዚህ ግዜ ቅርብ የስጋ ዘመድ የተባለው ሰው ለቦኤዝ እንደማለት ነው።
ይህ ማለት በስብሰባቸው ላይ የነበሩት ሰዎች ሁሉ ማለት እንጂ በከተማው ያሉ ሰዎች ሁሉ ማለት አይደለም።
ይህ የሚያመላክተው የኑኃሚን ሟች ባል እና ልጆች ሃብት በሙላ ማለት ነው።
“ከኑኃሚን እጅ” ለንብረቱ ሁላ ኃላፉ የነበረችው እና የምትሰጠው ኑኃሚን ለመሆኗ ማሳያ ነው።
ሩት የምትወልደው የመጀመርያ ልጅ ህጋዊ የመሓሎን ልጅ ተደርጎ ይቆጠራል። ቦኤዝም ከኑኃሚን የገዛውን መሬት ይወርሳል። “የሞተውን ሰውዬ መሬት የሚወርስ ወንድ ልጅ እንድሰጣት።”
መረሳት የሚታየው ቀድሞ ይኖሩ ከነበሩ ሰዎሽ ስም ዝርዝር እንደመቆረጥ ነው። “በወንደሞቹ ትውልድ ዘንድ እና በከተማው እንዳይረሳ።”
ይህ የሚያመላክተው የከተማውን ደጅ ሲሆን፤ በዚህም ቦታ የመሬት ባለቤትነትን በተመለከተ ውሳኔ የሚሰጥበት ቦታ ነው።
“ሌሎች በበር አቅራብያ ይሰበሰቡ የነበሩ ሁሉ።”
ይህ ምሳሌያዊም ቀጥተኛም ትርጉም አለው። ሩት ቦኤዝን ስታገባው ወደቤቱ ትገባለጭ ቤት መግባት ማለት ደግሞ ቤተሰቡን መቀላቀልንም ያመላክታል።
እነኚህ የያዕቆብ ሁለት ሚስቶች ሲሆኑ ስማቸውም ወደ እስራኤል ተቀይሯል።
“ብዙ ልጆችን ወልደው የእስራኤል ሐዝብ ያደረጉ።”
ኤፍራታ ቦኤዝ በቤተንሔም የሚነኝበት ነገድ ነው።
እግዚአብሔር ይሁዳን በልጁ በፋሬስ እጅጉን ባርኮት ነበር፤ ሰዎቹም በተመሳሳይ መንገድ ቦኤዝን በሩት ልጆች እንዲባርከው እግዚአብሔርን ጠየቁጥ
ተዕማር መበለት ነበረች። ይሁዳም ከእርሷ ወንድ ልጅ ወለደ፤ የቤተሰቡም ስም በዛ ቀጠለ።
እግዚአብሔር በሩት በኩል ልጅ እንደሚሰጠው
“ቦኤዝ ሩትን አገባት” ወይንም “ቦኤዝ ሩትን እንደ ሚስት ወሰዳት”
ቦኤዝ ሩትን እንዳወቃት የሚያሳይ ነው። “ቦኤዝ ሩትን ደረሰባት”
አዎንታዊ ትርጉም ሊሰጠው ይችላል። “ዛሬ የቅርብ ዘመድ የሰጠሽ”
ይሄ የሚያመላክተው የኑኃሚንን የልጅ ልጅ ዝና እና ባህርይ ነው።
ኑኃሚን በልጅ ልጇ ምክኛት እንዴት በድጋሚ ደስታን እና ተስፋን እንደምትለማመድ ሊያሳይ ይችላል። “ድስታን በድጋሚ ወደ አንቺ የሚያመጣ” ወይንም “በድጋሚ እንደ ወጣት የሚያበረታሽ።”
“ባረጀሽ ግዜ የሚንከባከብሽ።”
በእስራኤላውያን “ሰባት” የፍፁምነት ቁጥር ነው። የኑኃሚን ወንድ ልጆች ሳይወልዱላት ሞቱ፤ ሩት ግን ከቦኤዝ የልጅ ልጅ ወለደችላት። “ከምንም ዓይነት ልጅ የምትሻል።”
ሉጁን እንደያዘችው እንጁ ከሩት እንደወሰደችባት መታየት የለበትም።
“ከደረቷ አስጠግታ ያዘችው።”የሄ የፍቅር እና መውደድ ማሳያ ነው።”
“ልጁ ለኑኃሚን እንደልጇ ነው።” ኑኃሚን ልጁን ባትወልደውም የእርሷ የልጅ ልጅ እንደሆነ የታወቀ ነበር።
“የንጉስ ዳዊት አባት።” ንጉስ የሚለው ያልተጠቀሰው የመጀመርያዎቹ አንባብያን ዳዊት ንጉስ እንደነበረ ስለሚረዱ ነው።
“ከእርሱ የወጡት ትውልዶች።” ከፋሬስ የተለሳበት ምክንያት ከዚህ በፊት ፋሬስ የይሁዳ ልጅ መሆኑ ስለተገለጠ ነው፤ ከእርሱም ቀጥሎ የቤተሰቡን ዝርዝር መናገር የቀጥላል።
ይህ የአንዲት ትንሽ መንደር ስም ሲሆን ከኢየሩሳሌም በሰሜን ምዕራብ ስምንት ኪሎ ሜትር ያህል ርቃ የምትገኝ ሳትሆን አትቀርም፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ፡- ተመልከት)
ይህ የመሴፍ ትውልድ የሆኑ የሰዎች ስብስብ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ፡- ተመልከት)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ፡- ተመልከት)
ይህ የአንዲት ሴት ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ፡- ተመልከት)
"ያም ሰው' የሚለው ሕልቃናን ያመለክታል፡፡
ይህ እርሱ በብሉይ ኪዳን ለሕዝቡ የገለጠው የእግዚአብሔር ስም ነው፡፡ ያህዌን በሚመለከት እንዴት እንዴት እንደሚተረጎም የትርጉም ቃላት ገጽን ተመልከት፡፡
እንዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ፡- ተመልከት)
ይህ የአንዲት ሴት ስም ነው፡፡ ይህንን በ1 ሳሙኤል 1፡2 እንዴት እንደምትተረጉም ተመልክት፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት፡፡)
"መካን አድርጓት ነበር' ወይም "ወደ እርግዝና እንዳትመጣ አግዷት ነበር'
ሌላኛዋ ሚስት (ጣውንትዋ) ሐናን ብዙ ጊዜ ታሳዝናትና ታዋርዳት ነበር
የሕልቃና ሌላኛዋ ሚስት ፍናና ነች፡፡ ተፎካካሪ ማለት ሌላውን ሰው በመቃወም የሚወዳዳር ሰው ማለት ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ ሕልቃና አብልጦ እንዲወዳት ፍናና ሐናን በመቃወም ትወዳደራት ነበር፡፡
አስፈላጊ ከሆነ አሳብ ገላጭ ጥያቄዎች በገላጭ አባባል ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አት፡- "ሐና ማልቀስ የለብሽም፡፡ እኔ ለአንቺ ከአሥር ልጆች ይልቅ ስለምሻልሽ ልትበይና ልብሽም ደስ ሊለው ይገባል፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄዎች ተመልከት)
ሐና ምን ያህል ለእርሱ አስፈላጊ እንደሆነች አጽንዖት ለመስጠት ሕልቃና አጋኖ እየተናገረ ነው፡፡ አት፡- "ማንኛውም ልጅ ሊሆነው ከሚችለው በላይ' (ግነትና ማጠቃለያ ተመልከት)
ሐና ወደ እግዚአብሔር መጸለይ ጀመረች ዔሊም ተመለከታት፡፡
ግልጽ ያልሆነ መረጃ በዚህ ስፍራ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ ወይ የሐና ድንኳን ከመገናኛው ድንኳን ቀጥሎ ነበር ወይም ለመጸለይ ከድንኳንዋ ወደ መገናኛው ድንኳን ሄዳ ነበር፡፡ አት፡- "በኋላም ሐና ተነሣች ለመጸለይም ወደ እግዚአብሔር ቤት ሄደች፡፡' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ይልተደረገ መረጃ ተመልከት)
"ም' የሚለው ቃል እየተተረከ የዋናው ታሪክ ፍሰት መቋረጡን ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ በዚህ ስፍራ ጸሐፊው በታሪኩ ስለሌላ አንድ ሰው ይነግረናል፡፡ ይህም ሰው ካህኑ ዔሊ ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ፡- ተመልከት)
"መቅደሱ' በእርግጥ ድነኳን ነበር ነገር ግን ሕዝቡ ያመልክበት የነበረ ስፍራ ስለ ነበር፣ በዚህ ስፍራ መቅደስ ብሎ መተረጎም ይበልጥ የተመረጠ ነው፡፡
ምንም ልጆች ስለሌላትና የባሏ ሌላኛዋ ሚስቱ ፍናና ያለማቋረጥ ታዋርዳት ስለነበር ሐና እጅግ ትታወክና ታዝን ነበር፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትንና ያልተገለጸ መረጃን ተመልከት)
ሐና ወደ እግዚአብሔር የምታደርገው ጸሎት ቀጠለ፡፡
መከራ የሚለው የነገር ስም በማሰሪያ አንቀጽ ሐረግነት ሊተረጎም ይችላል፡፡ ይህ የሚከተሉትን ሊያመለክት ይችላል፡- 1) የሐናን ማርገዝ አለመቻል፡፡ አት፡- "ማርገዝ ካለመቻሌ የተነሣ ምን ያህል መከራ እየተቀልኩ ነው' ወይም 2) ፍናን እርሷን ሁል ጊዜ የምታዋርድበትን መንገድ፡፡ አት፡- "ያቺ ሴት ምን ያህል መከራ እያሳየችኝ አንደሆነ' (የነገር ስሞች ተመልከት)
እግዚአብሔር ስለ ሐና እርምጃ እንዲወስድ የቀረበ የተለየ ልመና ነው፡፡ ሐና ላይ ምን እየሆነባት እንዳለ እግዚአብሔረ ያውቃል፣ አልረሳም፡፡
ይህ ሐረግ የሚለው ነገር "አስበኝ' ከሚለው ጋር ተመሣሣይ ነው ማለት ይቻላል፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
ዔሊ ሊቀ ካህናት ነበር፣ በመሆኑም በእግዚአብሔር መገናኛ ድንኳን ነበረ በእርሷም ኃላፊነት ነበረበት፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ፡- ተመልከት)
"እኔ እጅግ ያዘንኩ ሴት ነኝ፡፡'
ይህ "ጥልቅ የሆነ ስሜቴን ለእግዚአብሔር እየነገርኩ ነኝ' የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ሐና ትህትናዋን ለማሳየት ስለ ራሷ በሁለተኛ መደብ ተውላጠ ስም ትናገራለች፡፡ በአንደኛ መደብ ተውላጠ ስም ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "ባርያህን እንደ … አትቁጠረኝ' ወይም "አትቁጠረኝ' (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሦሥተኛ መደብ ተመልከት)
እንደ 1፡15፣ ሐዘንተኛ ልብ እንዳላት የተነገረ ሌላ የአባባል መንገድ ነው፡፡ ብዛት፣ ጭንቀት እና ብስጭት የሚሉት የነገር ስሞች በቅጽልነት እና በማሰሪያ አንቀጽነት ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አት፡- "እስካሁን የተናገርኩት በጣም ስላዘንኩና ተፎካካሪዬ እጅግ ስላበሳጨችኝ ነው፡፡' (የነገር ስም ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱም ቃላት ተፎካካሪዋ ታበሳጫት ስለነበር ሐና ታዝንና ትናደድ ነበር የሚል ትርጉም አላቸው፡፡ (የሁለት ነገሮች ተመሳሳይነት ተመልከት)
ፍናና ታስቆጣትና ታናድዳት ነበር፡፡
ፍናና ክፉ ስለሆነችባት ሐና ይሰማት የነበረውን የሐዘንና የውርደት ስሜት እያመለከተች ነው፡፡
ዔሊ በማደሪያው ድንኳን የሚኖር ሊቀ ካህናት ነበር፡፡
ለሊቀ ካህናቱ ለዔሊ ያላትን አክብሮት ለማሳየት ሐና ራስዋን በሁለተኛ መደብ ተውላጠ ስም ትተራለች፡፡ ይህ በአንደኛ መደብ ተውላጠ ስም ሊተረጎም ይችላል፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሦሥተኛ መደብ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ሞገስ ላግኝ' ማለት ተቀባይነት ማግኘት ወይም የእርሱ በእርሷ መደሰት የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ በዚህ ስፍራ ዓይን ማየትን የሚያመለክት ስም ሆኖ ጥቅም ላየ ውሏል፣ ማየት ደግሞ የአንድን ነገር ዋጋ መበየንን ወይም መወሰንን ይወክላል፡፡ (ምትክ ስምና ስዕላዊ ንግግርን ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ፊትዋ የሚወክለው ራሷን ሐናን ነው፡፡ አስፈላጊ ከሆነ ይህን የተለያየ ዐረፍተ ነገር ማድረግ ትችላለህ፡፡ አት፡- "በላች፡፡ እርሷ ነበረች' ወይም "በላች፡፡ እርሷ እንደ ነበረች ሰዎች ማየት ቻሉ፡፡' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ሐና ይገጥማት የነበረውን ነገር እግዚአብሔር ያውቅ ነበር፣ አልዘነጋትም፡፡ በ1 ሳሙኤል 1፡11 የሚገኙትን ተመሣሣይ ቃላት እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ሐና አረገዘች
ቤት የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውል የነበር ስዕላዊ ስም ነው፡፡ አት፡- "ቤተሰቡ' (ምትክ ስም ተመልከት)
ወተት መጠጣት ማቆምና ጠንካራ ምግብ ብቻ መመገብ መጀመር
ሳሙኤል ከዔሊ ጋር በቤተ መቅደስ እንዲኖርና እንዲያገለግል እንደምታደርግ ሐና ለእግዚአብሔር ቃል ገብታ ነበር (1ሳሙ 1፡11)፡፡
"ለልጅዋ ወተት ሰጠች'
አንድ ኢፍ 22 ሊትር ደረቀ ነገር ያህል ነው፡፡
ወይን የሚቀመጠው ከእንስሳት ቆዳ በተሰራ እቃ ነው (አቁማዳ)፣ በብርጭቆ ጠርሙስ አልነበረም፡፡
በዚህ ስፍራ "በሕያው ነፍስህ' የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር ሐና ታማኝና እውነተኛ እንደሆነች ያሳያል፡፡ አት፡- "ጌታዬ ሆይ፣ የምነግርህ ፈጽሞ እውነት ነው፡፡' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
"ልመና' የሚለው ስም አንድ ነገር እንዲያደርግ ለሌላ ሰው የቀረበን ይፋ ጥያቄ ያመለክታል፡፡ በማሰሪያ አንቀጽነት ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ልመናን መስጠት' የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር ሰውዬው የጠየቀውን ማድረግ ማለት ነው፡፡ አት፡- "እንዲያደርግ አጥብቄ የጠየቅሁትን ለማድረግ ተስማማ' (የነገር ስምና ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "ለእግዚአብሔር ሰጥቼዋለሁ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) እርሱ የሚለው ሕልቃናን ሊያመለክት ይችላል ወይም 2) እርሱ የሚለው ሁለቱንም ሕልቃናንና ቤተ ሰቡን የሚያመለክት ተለዋጭ ስም ነው፡፡ (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ሐና ለእግዚአብሔር መዝሙር ዘመረች፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
"ታላቅ ደስታ አለኝ'
"ከእግዚአብሔር ማንነት የተነሣ' ወይም "እግዚአብሔር እጅግ ታላቅ ከመሆኑ የተነሣ'
ቀንድ የብርታት ምልክት ነው፡፡ አት፡- "አሁን ብርቱ ነኝ' (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ሐና ለእግዚአብሔር መዘመሯን ቀጥላለች፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ብርቱና የታመነ ነው የሚለው ሌላኛው አባባል ነው፡፡ (ዘይቤአዊ አነጋገር ተመልከት)
ይህ ዓለት ከበስተኋላው ለመደበቅ ወይም በላዩ ላይ ለመቆም እና አንድ ሰው ከጠላቶቹ በላይ እጅግ ከፍ ለማለት በቂ የሆነ ዓለት ነው፡፡
ሐና ለእግዚአብሔር መዘመሯን ቀጥላለች፡፡ ሌሎች ሰዎች እየሰሟት እንዳሉ አድርጋ ትናገራለች፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
"በትዕቢት አትናገሩ'
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት እርሱ የሰዎችን ሥራዎች ይመዝናል ወይም ሰዎች የሚያደርጉትን ለምን እንደሚያደርጉ ያውቃል (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡፡ 1) ቀስቶቹ ራሳቸው ተሰብረዋል ወይም 2) ቀስት የያዙ ሰዎች ከማድረግ ተከለከሉ፡፡ አት፡- "ኃያላን ቀስተኞች ሰዎች ከማድረግ ተከለከሉ'
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር የኃያላን ሰዎችን ቀስት ይሰብራል' ወይም "እግዚአብሔር ኃያላን ሰዎችን እንኳን ደካሞች ያደርጋል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር ከእንግዲህ ወዲህ አይሰናከሉም ነገር ግን ኃይላቸው እንደ መታጠቂያ ጠብቆ አብሯቸው ይኖራል ማለት ነው፡፡ አት፡- "የሚሰናከሉትን ብርቱዎች ያደርጋቸዋል' (˜ይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ለሥራ ለመዘጋጀት አንድን ነገር በወገብ ዙሪያ ስለማሰረ ጥቅም ላይ የሚውል አጠቃላይ ቃል ነው፡፡
ሐና ለእግዚአብሔር መዘመሯን ቀጥላለች፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
"ሰባት ልጆች ወልዳለች'
ደካማ፣ ሐዘንተኛና ብቸኛ መሆን
ሐና ለእግዚአብሔር መዘመሯን ቀጥላለች፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
እግዚአብሔር ሁሉን ይቆጣጠራል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ሐና ለእግዚአብሔር መዘመሯን ቀጥላለች፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
በማኅበረ ሰቡ ውስጥ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ጥቅም ላይ የሚውል ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
የሚያስፈልጓቸው ነገሮች የሌሏቸው፡፡
ሐና ለእግዚአብሔር መዘመሯን ቀጥላለች፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "እግር' የሚለው ስም አንድ ሰው ለሚሄድበት መንገድ ጥቅም ላይ የሚውል ስዕላዊ ንግግር ነው፣ በሌላ በኩል ደግሞ አንድ ሰው ሕይወቱን ለመኖር የወሰነበትን መንገድ የሚያመለክት ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "የተሳሳተ ውሳኔ እንዳይወስኑ ታማኞቹን ይጠብቃል' ወይም "ታማኞቹን ሰዎች ተገቢ ውሳኔ እንዲወስኑ ያስችላቸዋል፡፡' (ስዕላዊና ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ እግዚአብሔር ኃጢአተኛውን ይገድላል በሚል ሊገለጽ የሚችለው የተነገረበት የአክብሮት መንገድ ነው፡፡ አት "እግዚአብሔር ኃጢአተኛውን በጨለማ ዝምታ ውስጥ ያስቀምጣል' ወይም "እግዚአብሔር ኃጢአተኛውን በጨለማና በሙታን የዝምታ ዓለም ውስጥ ያስቀምጣል' (የማያስደስትን ቃል በሌላ ቃል መጠቀም ተመልከት)
"በዝምታ እንዲቀመጡ ይደረጋሉ' የሚሉት ቃላት "ዝም እንዲሉ ይደረጋሉ' ለሚለው ፈሊጣዊ ንግግር ናቸው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር እና አድራጊና ተደረጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"ኃይለኛ ከመሆኑ የተነሳ'
ሐና ለእግዚአብሔር መዘመሯን ቀጥላለች፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር እርሱን የሚቃወሙትን ያደቅቃቸዋል፡፡' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር "ያሸንፋቸዋል' ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በሁሉ ስፍራ የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "ምድር ሁሉ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ቀንድ የጥንካሬ ምልክት ነው፡፡ ተመሣሣይ ቃላትን በ1ሳሙኤል 2፡1 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ አት፡- "የመረጠውን መሪ ከጠላቶቹ በላይ ብርቱ ያደርገዋል' (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ እግዘአብሔር ሰውዬውን በዘይት እንደቀባው አድርጎ የሚናገረው እግዚብሔር ለዓላማው ስለ መረጠውና ሥልጣን ስለ ሰጠው ነው፡፡ አት፡- "የቀባው' ወይም "የመረጠው' (ዘይቤአዊ ንግግርና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽን ተመልከት)
ሰዎች እንስሳትን በመሥዋዕትነት ሲያቀርቡ በመጀመሪያ የእንስሳውን ስብ ማቃጠል፣ ሥጋውን መቀቀልና መብላት አለባቸው፡፡
"እግዚአብሔርን አይሰሙም ነበር' ወይም "እግዚአብሔርን አይታዘዙም ነበር'
ልማድ ሰዎች በቋሚነት የሚያከናውኑት ተግባር ነው፡፡
እነዚህ ምግብ የሚበስልባቸው ዕቃዎች ናቸው፡፡ ቋንቋህ ለእነዚህ ዕቃዎች የተለያዩ ቃላት ከሌለው በአጠቃላይ መልኩ ሊገለጹ ይችላላል፡፡አት፡- "በማናቸውም ሰዎች ሥጋ በሚያበስሉባቸው ውስጥ'
ከሸክላ የተሠራ ማብሰያ
የሸክላ ድስት
ተለቅ ያለ ማብሰያ ድስት
አነስተኛ ማብረጃ
ሰዎች እንስሳትን በመሥዋዕትነት ሲያቀርቡ በመጀመሪያ የእንስሳውን ስብ ማቃጠል፣ ሥጋውን መቀቀልና መብላት አለባቸው፡፡
"ከዚያም እንኳን የባሰ ያደርጉ ነበር፡፡ በፊት'
በተጨባጭ የሚያቃጥለውን ሰው ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አት፡- "መሥዋዕት ያቀርብ የነበረው ሰው መስዋዕቱን ወደ ካህናቱ ያመጣዋል፣ ካህናቱም ያቃጥሉታል፡፡' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትንና ያልተገለጸ መረጃን ተመልከት)
"እንዲጠብሰው ለካህኑ እሰጠው ዘንድ ሥጋ ስጠኝ'
እሳት ላይ ማብሰል
በፈላ ውኃ ማብሰል
ያልበሰለ
እግዚአብሔር ቁርባንን በሚመለከት የሰጠውን መመሪያ ወጣቶቹ አይወዱም ትኩረትም አይሰጡትም ነበር፡፡
ሐና እግዚአብሔር ልጅ እንዲሰጣት ለመነችው፣ በመቅደስም እንዲያገልገል ልጁን ለመስጠት ቃል ገባች፡፡
ይህም እግዚአብሔር እርሱን በሚያይበትና ሳሙኤል ስለ እግዚአብሔር ሊማር በሚችልበት ቦታ ማለት ነው፡፡
ይህ አሳብ ገላጭ ጥያቄ በገላጭ አባባል ይችላል፡፡ አት፡- "እንዲህ ዓይነት ነገር ማድረጋችሁ በጣም አሳዛኝ ነው፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ይህ አሳብ ገላጭ ጥያቄ በገላጭ አባባል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "በእርግጥ ስለ እርሱ የሚናገር ማንም የለም፡፡'(አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
"ምሕረት እንዲያደርገለት እግዚአብሔርን የሚለምንለት'
በዚህ ስፍራ የአባት ድምጽ አባታን ይወክላል፡፡ አት፡- "አባታቸው' ወይም "አባታቸው ያላቸውን' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ብዙ ጊዜ ይህ ሃረግ የእግዚአብሔር ነቢይ ማለት ነው፡፡ አት "ከእግዚአብሔር ቃላት የሚሰማና የሚናገር ሰው'
ይህ አሳብ ገላጭ ጥያቄ እንደሚከተለው ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት "ቤት … ራሴን እንደገለጥሁ ልታውቅ ይገባሃል፡፡'
"ቤት' የሚለው ስም በቤቱ ውስጥ ላሉ ሰዎች ምትክ ስም ነው፡፡ አት ፡- "የአባትህ ቤተሰብ' (ምትክ ስም ተመልከት)
አሮን
ይህ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ማቅረብን ያመለክታል፡፡
"ኤፉድ መልበስ' የሚሉት ቃላት ኤፉድ ለሚለብሱት ካህናት ሥራ ምትክ ስም ነው፡፡ አት፡- "ካህናት ያደርጉ ዘንድ ያዘዝኩትን ያደርግ ዘንድ፡፡' (ምትክ ስም ተመልከት)
የእግዚአብሔር ሰው ለዔል መናገሩን ቀጠለ
ይህ አሳብ ገላጭ ጥያቄ የሚገሥጽ ነው፡፡ በገላጭ አባባልነት ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት "በማደሪያዬ … መሥዋዕቴን ልትንቁ አይገባችሁም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
"ሕዝቤ ቁርባን ለእኔ የሚያቀርቡበት ቦታ'
ከቁርባኑ የተሻለው ክፍል ለእግዚአብሔር ቁርባን ሆኖ መቃጠል ነበረበት፣ ካህናቱ ግን፡ ይበሉት ነበር፡፡
"ቤት' የሚለው ስም በቤቱ ውስጥ ላሉ ሰዎች ምትክ ስም ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 2፡27 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አት ፡- "የአባትህ ቤተሰብ' (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ "ለእኔ በመታዘዝ ኑር' የሚል ትርጉም ያለው ዘይቤአዊ አነጋገር ነው፡፡ (ዘይቤአዊ አነጋገር ተመልከት)
"በእርግጥ ቤተሰብህ እኔን ለዘላለም እንዲያገለግለኝ አልፈቅድም'
"በጥቂቱ ይከበራሉ' የሚሉት ቃላት "እጅግ ይዋረዳሉ' ለሚለው የማያስደስት ቃል በምጸት የተተካ ቃል ነው፡፡ ይህ በአድራጊ አንቀጽ እንደሚከተለው ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "የሚንቁኝን በጥቂቱ አከብራለሁ' ወይም "የሚንቁኝን በእጅጉ አዋርዳለሁ' (ምጸት፣የማያስደስትን ቃል በሌላ ቃል መጠቀም እና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"የምናገረውን በጥንቃቄ አድምጥ' ወይም "የምናገረው ነገር በጣም አስፈላጊ ነው'
"… ብርታት እቆርጣለሁ' የሚለው የብርቱዎችንና የወጣቶችን ሞት በማይከብድ ቃል ለመተካት ጥቅም ላይ የዋለ ሳይሆን አይቀርም፡፡ "የአባትህ ቤት' የሚሉት ቃላት "ቤተሰብህ' ለሚለው ምትክ ናቸው፡፡ (የማያስደስትን ቃል በሌላ ቃል መጠቀም እና ምትክ ቃል ተመልከት)
"ማንኛውም ሽማግሌ ቢሆን' ወይም "ያረጀ ማንኛውም ሰው ቢሆን'
"እይታህን እንድታጣ ያደርጋል' ወይም "ዓይነ ስውር እንድትሆን ያደርጋል'
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "አንድ ሰው ካህን አደርጋለሁ፡፡' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "እንዲያገለግለኝ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
"እንዲያደርግ የምፈልገውንና እንዲያደርግ የምነግረውን'
በዚህ ስፍራ "ቤት' የሚለው "ትውልድን' የሚመለክት ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "ሁሌም ሊቀ ካህን ሆኖ የሚያገለግል ትውልድ እንደሚኖረው ቃል እገባለሁ፡፡'(ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር የሚያስነሳው የታመነ ካህን
በዚህ ስፍራ "ቁራሽ እንጀራ' የሚለው "ምግብን' ለማመልከት ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ አት፡- "አንዳች የምበላው ነገር እንዲኖረኝ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
እግዚአብሔር ብዙ ጊዜ ለሕዝብ አይናገርም ነበር
ይህ በመገናኛው ድንኳን ቅዱስ ስፍራ በሁሉም ቀን እና ባዶ እስኪሆን ድረስ ሌሊቱን ሁሉ የሚነደው ሰባት መቅረዝ ያለው መብራት ነው፡፡
"መቅደሱ' በእርግጥ ድነኳን ነበር ነገር ግን ሕዝቡ ያመልክበት የነበረ ስፍራ ስለ ነበር፣ በዚህ ስፍራ መቅደስ ብሎ መተረጎም ይበልጥ የተመረጠ ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 1፡9 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ዔሊ የሳሙኤል እውነተኛ አባት አልነበረም፡፡ ዔሊ የሳሙኤል አባት እንደሆነ አድርጎ መናገሩ እንዳልተበሳጨ ነገር ግን ሳሙኤል ሊሰማው እንደሚገባ ለሳሙኤል ለማሳየት ነው፡፡ (ዘይቤአዊ አነጋገር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ምንም መልእከት መቼም አልገለጠለትም ነበር' ወይም "እግዚአብሔር ምንም መልእክት ፈጽሞ አልገለጠለትም ነበር፡፡' (አድጊራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመለከት)
ሳሙኤል ለእግዚአብሔር አክበሮትን ለማሳየት ራሱን እንደ ሌላ ሰው አድርጎ ሳሙኤል ለእግዚአብሔር እንዲናገር ዔሊ ነገረው፡፡ አት፡- 'እኔ ነኝ' (ተውላጠ ስም ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጎሞች፡- 1)እግዚአብሔር በተጨባጭ ተገልጦአል በሳሙኤልም ፊት ቆሞአል 2)እግዚአብሔር መገኘቱን ለሳሙኤል እንዲታወቅ አድርጓል
ሳሙኤል ለእግዚአብሔር አክበሮትን ለማሳየት ራሱን እንደ ሌላ ሰው አድርጎ ለእግዚአብሔር ተናገረ፡፡ አት፡- 'እኔ ነኝ' (ተውላጠ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ጆሮች ጭው የሚያደርግ' የሚለው ስለ ሰሙት ነገር እያንዳንዳቸው ይደነግጣሉ የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "የሚሰማውን እያንዳንዱን ያስደነግጣል' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በተለምዶ ከቅዝቃዜ የተነሳ ወይም ያንን የሰወነት ክፍል ሰዎች በእጃቸው ከመምታቸው የተነሳ አንድ ሰው በትንሽ የተሳለ ነገር በቀላሉ ሲወጋ የሚሰማው የመወጋት ስሜት ዓይነት ነው፡፡
ይህ ሙሉነትን የሚያሳይ ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "ፈጽሞ ሁሉን ነገር' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"የሚያደርጓቸውን እነዚያን ሰዎች እቀጣለሁ ብሎ እግዚአብሔር የተናገረባቸውን እነዚያን ነገሮች አደረጉ'
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "የቤቱን ኃጢአት ሊያስተሰርይ የሚችል ማንም ሊያቀርበው የሚችል መስዋዕት ወይም ቁርባን የለም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
በቤተሰቡ ውስጥ የሚገኙ ሰዎች የፈጸሙት ኃጢአት ነው
"ቤት' የተባለው በተጨባጭ "ድንኳን' ነበር፣ ነገር ግን በዚህ ስፍራ "ቤት' ብሎ መተርጎሙ እጅግ የተሻለ ነው፡፡
ዔሊ የሳሙኤል እውነተኛ አባት አልነበረም፡፡ ዔሊ የሳሙኤል አባት እንደሆነ አድርጎ መናገሩ እንዳልተበሳጨ ነገር ግን ሳሙኤል ሊመልስለት እንደሚገባ ለሳሙኤል ለማሳየት ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 3፡6 እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ (ዘይቤአዊ አነጋገር ተመልከት)
"እግዚአብሔር የሰጠው መልእክት'
ይህ ዔሊ ምን ያህል የምሩን እንደሆነ አጽንዖት የሚሰጥ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር እኔን እንደሚቀጣ በተናገረበት ተመሳሳይ መንገድ ይቅጣህ፣ ከዚያም በላይ እንኳን ይጨምርብህ፡፡' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ያልተፈጸሙ መልእክቶች መሬት ላይ እንደወደቁ ተገልጸዋል፡፡ ይህ አዎንታዊ በሆነ መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "የተነበያቸው ነገሮች ሁሉ ይፈጸሙ ነበር' (ዘይቤአዊ ንግግርና ሁኔታን በማንበብ ላይ የተመሠረተ ትንቢት ተመልከት)
"በእስራኤል ያሉ ሰዎች ሁሉ'
"በምድሪቱ ክፍል ሁሉ' የሚልን አሳብ የሚያመለክት ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "ከምድሪቱ አንደኛው ጫፍ እስከ ሌላኛው ጫፍ' ወይም "ከሰሜን ጥግ ከዳን እስከ ደቡብ ጥግ እስከ ቤርሳብህ'
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይቻላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ሳሙኤልን ሾመ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ፡- ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "ፍልስጥኤማውያን እስራኤላውያንን አሸነፉ ገደሏቸውም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ አራት ሺህ የሚለው ቁጥር የሚጠጋጋ ቁጥር ነው፡፡ ከዚያ ቁጥር በጥቂት ከፍም ዝቅም ሊል ይችላል፡፡ የሚያህሉ የሚለው ቁርጥ ያለ ቁጥር እንዳልሆነ አመላካች ነው፡፡ አት፡- "አራት ሺህ የሚያህሉ ሰዎች' (ቀጥሮች ተመልከት)
ጦርነቱን ይዋጉ የነበሩ ወታደሮች
ሽማግሌዎቹ በእርግጥ እግዚአብሔር ለምን እንደመታቸው አላወቁም ነበር፣ ነገር ግን ከእነርሱ ጋር እንዲሆን የቃል ኪዳኑን ታቦታ በማምጣት እንዴት በእርግጠኛነት ሁለተኛ እንዳይደገም እደሚያደርጉ እንደሚያውቁ በስህተት አሰቡ፡፡
ኪሩቤል በቃል ኪዳኑ ታቦት መክደኛ ላይ የሚገኙ እንደሆኑ ግልጽ ማድረግ ያስፈልግሃል፡፡ የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎች እግዚአብሔር በላይ በሰማይ በዙፋኑ እንደተቀመጠ ሁሉ የቃልኪዳኑ ታቦት አግዚአብሔር እግሩን የሚያኖርበት የእግሩ መረገጫ እንደሆነ በአብዘኛው ይናገራሉ፡፡ አት፡- "በቃል ኪዳኑ ታቦት ከኪሩቤል በላይ በዙፋኑ ላይ የተቀመጠው' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ይልተደረገ መረጃ ተመልከት)
በሴሎ ነበሩ
"ሕዝቡ የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት ወደ ሰፈር ባመጡ ጊዜ' ትርጉሙን ግልጽ ለማድረግ ለመረዳት ምቹ የሆነ መረጃን ለመጨመር ጥቂት መግለጫዎች አስፈላጊ ናቸው፡፡ አት፡- "ሕዘቡ ከአፍኒንና ከፊንሐስ ጋር የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት ተሸከሙ ወደ ሰፈርም አመጡት፡፡' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
"ሕዝቡ የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ ሰፈር አመጡት'
"ለራሳቸው አሉ … ለእርስ በእርሳቸው አሉ' ወይም "ለእርስ በእርሳቸው አሉ … ለእርስ በእርሳቸው አሉ'ሁለተኛው ሐረግ ፍልስጥኤማውያን ለርስ በርሳቸው ያሉትን በግልጽ ያመለክታል፡፡ የመጀመሪያው ሐረግ ግን ወይ ያሰበቱን ወይም ለእርስ በእርሳቸው ያሉትን ሊያመለክት ይችላል፡፡ ከተቻለ ለማን እንደተነገረ አታመልክት፡፡
ፍልስጥኤማውያን በብዙ አማልክት ያመልካሉ፣ ስለዚህ ከእነዚያ አማልክት መካከል አንዱ ወይም የማያመልኩት አንዱ ወደ ሰፈር እንደመጣ አምነዋል፡፡ ሌላኛው ሊሆን የሚችለው ትርጉም "ያህዌ መጥቶአል' ሲሉ የእስራኤልን አምላክ መደበኛ ስም እየጠሩ ነበር የሚለው ነው፡፡ ምክንያቱም 4፡8 ስለ "አማልክት' ይናገራል፣ አንዳንድ ትርጉሞች "እግዚአብሔሮች መጥተዋል' ይላሉ፣ ይኄውም፣ "አማልክት መጥተዋል' ማለት ነው፡፡ (ተውላጠ ስሞች ተመልከት)
ይህ አሳብ ገላጭ ጥያቄ ጥልቅ ፍርሃት መግለጫ ነው፡፡ በገላጭ አባባል ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "ከእነዚአህ ኃያላን አማልክት እጅ ሊያድነን የሚችል ማንም የለም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄዎች ተመልከት)
ምክንያቱም በቁጥር 7 አምላክ (ወይም እግዚአብሔር) የሚለው ቃል በነጠላ ቁጥር ነው፣ ሊሆኑ ከሚችሉ ብዙ አማልክት መካከል አንዳቸውን ወይም የእስራኤልን አምላክ መደበኛ ስም በመጠቀም "ይህ ኃያል እግዚአብሔር … የመታ እግዚአብሔር' በሚያመለክት መልኩ በርካታ ትርጉሞች "ይህ ኃያል አምላክ … የመታ አምላክ' ይላሉ፡፡ (ተውላጠ ስሞች ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "ብርቱዎች ሁኑ ተዋጉ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እስራኤል' የሚለው የእስራኤልን ሠራዊት ያመለክታል፡፡ አት፡- "የእስራኤልን ሠራዊት አሸነፉ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ እና ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርንም ታቦት ወሰዱ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ በእስራኤል ባሕል ጥልቅ ሐዘን መግለጫ መንገድ ነው፡፡
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ሲሆን በጣም ፈርቶ ወይም ስለ አንድ ነገር ታውኮ ነበር ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በከተማይቱ ያሉ ሰዎች ሁሉ ለሚለው ምትክ ቃል ነው፡፡ (ምትክ ቃል ተመልከት)
"የብንያም ሰው'
ዔሊ የሌላኛው ሰው እውነተኛ አባት አልነበረም፡፡ ዔሊ የሰውዬው አባት እንደሆነ አድርጎ መናገሩ እንዳልተበሳጨ ነገር ግን ሊመልስለት እንደሚገባ ለሰውዬው ለማሳየት ነው፡፡ (ዘይቤአዊ አነጋገር ተመልከት)
ይህ ስለሆነው ነገር አጠቃላይ መግለጫ ነው፡፡ የቀሩት የሰውዬው ንግግሮች ዝርዝሩን ያቀርባሉ፡፡
"አሁን አንድ የባሰ ነገር እነግርሃለሁ … አሁን አንድ የባሰ ነገር እነግርሃለሁ' ወይም "ሕዝቡ ብቻ አይደለም፣ ነገር ግን ሁለቱ ልጆችህም'
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርን ታቦት ወሰዱ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ብንያማዊው ሰው በጠቀሰ ጊዜ
"በተናገረ'
ይህ በአድራጊ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ስለወደቀ አንገቱ ተሰበረ' ወይም "ሲወድቅ አንገቱን ሰበረ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
የዔሊ ምራት
ይህ በአድራጊ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርን ታቦት ማረኩ (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"ላሉት ምንም ትኩረት አልሰጠችም' ወይም "የተሻለ እንዲሰማት ፈቀደች'
ስሙ ሐረግ ሲሆን ክብር የለም ማለት ነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ የአንድ ሰው ስም ስለ ግለሰቡ፣ ስለ ቦታ ወይም ስለ ሚያመለክተው ነገር መረጃ ይሰጣል፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ፡- ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርን ታቦት ስለማረኩ … ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርን ታቦት ከመማረካቸው የተነሣ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ቃሉ የታሪኩ አዲስ ክፍል መጀመሩን ያሳያል፡፡ ቋንቋህ ተመሳሳይ ትርጉም የሚሰጥ ቃል ወይም ሐረግ ካለ በዚህ ስፍራ ልትጠቀም ትችላለህ፡፡
ይህንን በ1ሳሙኤል 3፡3 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ ይህ በ1ሳሙኤል 4፡3-4 "የእግዚአብሔር የኪዳኑ ታቦት' ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡
ይህ የፍልስጥኤማውያንን አምላክ የዳጎንን ቤተ ጣዖት የሚያመለክት ነው፡፡
"ዳጎንን ለማየት እጅግ በአድናቆት ነበሩ'
እግዚአብሔር በሌሊት ሐውልቱ በግምባሩ እንዲወድቅ እንዳደረገ አንባቢው ማስተዋል አለበት፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
እግዚአብሔር ዳጎንን እንዲወድቅ እንዳደረገ አንባባዊ ማስተዋል አለበት፡፡
እግዚአብሔር ጠላቱን እንዳሸነፈና የጠላቱን ራስና እጆች እንደቆረጠ ወታደር ዓይነት ነበር፡፡
ጸሐፊው ከዋናው ታሪክ ወጣ ያለ ጥቂት የመነሻ ታሪክ መረጃ እየሰጠ ነው፡፡ (ታሪካዊ ዳራ መረጃ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ዛሬ' የሚለው ቃል የሚያመለከትው ጸሐፊው መጽሐፉን እስከሚጽፈበት ድረስ የነበረውን ጊዜ ነው፡፡
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ "እግዚአብሔር በጽኑ ፈረደባቸው' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጎሞች፡- 1) ከቆዳ ስር የሚወጣ የሚያሰቃይ እባጭ ወይም 2) የአህያ ኪንታሮት
የከተማይቱ ስም በከተማይቱ ለሚኖሩ ሰዎች ምትክ ስም ነው፡፡ "በአዛጦን የሚኖሩ ሰዎችና በአዛጦን ዙሪያ የሚኖሩ ሰዎች' (ምትክ ቃል ተመልከት)
"የአዛጦን ሰዎች አስተዋሉ'
ይህንን በ1ሳሙኤል 3፡3 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ ይህ በ1ሳሙኤል 4፡3-4 "የእግዚአብሔር የኪዳኑ ታቦት' ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ቀጣቸው' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) እድሜን የሚያሳይ ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "በሁሉ እድሜ የሚገኙ ሰዎች' ወይም 2) ማኅበራዊ መደብን የሚያሳይ ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "ከድሆችና ደካሞች አንስቶ እሰከ ባለጸጎቹና ብርቱዎቹ ሰዎች' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጎሞች፡- 1) ከቆዳ ስር የሚወጣ የሚያሰቃይ እባጭ ወይም 2) የአህያ ኪንታሮት 1ሳሙኤል 5፡6ን እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህንን በ1ሳሙኤል 3፡3 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ ይህ በ1ሳሙኤል 4፡3-4 "የእግዚአብሔር የኪዳኑ ታቦት' ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጎሞች፡- 1) የእስራኤልን አምላክ መደበኛ ስም እየጠሩ ነበር ወይም 2) "የእስራኤል አምላክ'፣ እስራኤል ከብዙ አማልክት መካከል አንዱን ያመልኩ እንደነበር ያምኑ ነበር፡፡ 1ሳሙኤል 5፡7 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
"ሊሞቱ ስለሆነ የከተማይቱ ሰዎች ሁሉ ፈርተው ነበር'
እጁ የእግዚብሔር ሰዎችን ስለ መቅጣተ ምትክ ቃል ነው፡፡ "እግዚአብሔር በዚያ ሰዎችን እጅግ እየቀጣ ነበር' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ይህ በተጨባጭ ብዙ ሰዎች እንደሞቱ ያመላክታል፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጎሞች፡- 1) ከቆዳ ስር የሚወጣ የሚያሰቃይ እባጭ ወይም 2) የአህያ ኪንታሮት 1ሳሙኤል 5፡6ን እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
ከተማ የሚለው ቃል ለከተማው ሕዝብ ምትክ ቃል ነው፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) "ወደ ሰማያት ወጣ' የሚለው ቃል "ታላቅ ነበር' ለሚለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "የከተማይቱ ሰዎች ድምፃቸውን በጣም ከፍ አድርገው ጮኹ' ወይም 2) "ሰማያት' የሚለው ቃል ለሕዝቡ አማልክት ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "የከተማይቱ ሕዝብ ወደ አማልክቶቻቸው ጮኹ' (ምትክ ቃልና ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
እነዚህ ዳጎንን የሚያመልኩ የአሕዛብ ካህናትና ጠንቋዮች ናቸው፡፡
ፍልስጥኤማውያን ከዚህ ወዲያ እግዚአብሔርን ሳያሰቆጡ ታቦቱን እንዴት እንደሚያስወግዱት ማወቅ ፈለጉ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጎሞች፡- 1) የእስራኤልን አምላክ መደበኛ ስም እየጠሩ ነበር ወይም 2) "የእስራኤል አምላክ'፣ እስራኤል ከብዙ አማልክት መካከል አንዱን ያመልኩ እንደነበር ያምኑ ነበር፡፡ 1ሳሙኤል 5፡7 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ባዶውን አትስደዱት የሚሉት ቃላት አንድን ነገር አጠንክሮ መናገሪያ መንገድ ናቸው፡፡ አት፡- "የበደል መሥዋዕት መስደድ አለባችሁ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
"ከእንግዲህ ወዲህ አትታመሙ'
እናንተ የሚለው ተውላጠ ስም የብዙ ቁጥር እንደመሆኑ ፍልስጥኤማውያንን ሁሉ ያመለክታል፡፡ (አንተ/እናንተ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "እጅ' የሚለው ቃል እግዚአብሔር መከራን ለማምጣትና ለመቅጣት ያለውን ኃይል ለመግለጽ ጥቅም ላይ የዋለ ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "መከራችሁን ለምን አላቀለላችሁም' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጎሞች፡- 1) ከቆዳ ስር የሚወጣ የሚያሰቃይ እባጭ ወይም 2) የአህያ ኪንታሮት 1ሳሙኤል 5፡6ን እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
ከአንድ በላይ አይጥ
ምሳሌ እውነተኛው ነገር የሚመስል ነገር ነው፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጎሞች፡- 1) ከቆዳ ስር የሚወጣ የሚያሰቃይ እባጭ ወይም 2) የአህያ ኪንታሮት 1ሳሙኤል 5፡6ን እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
"የሚያጠፉ'
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጎሞች፡- 1) የእስራኤልን አምላክ መደበኛ ስም እየጠሩ ነበር ወይም 2) "የእስራኤል አምላክ'፣ እስራኤል ከብዙ አማልክት መካከል አንዱን ያመልኩ እንደነበር ያምኑ ነበር፡፡ 1ሳሙኤል 5፡7 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
በዚህ ስፍራ "እጅ' የሚለው ቃል እግዚአብሔር መከራን ለማምጣትና ለመቅጣት ያለውን ኃይል ለመግለጽ ጥቅም ላይ የዋለ ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "እናንተን፣ አማልክቶቻችሁንና ምድራችሁን መቅጣት ያቆማል' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ካህናቱና ጠንቋዮቹ አሳብ ገላጭ ጥያቄ በመጠቀም፣ እግዚአብሔርን መታዘዝ እምቢ ካሉ ምን ሊሆን እንደሚችል ትኩረት ሰጥተው እንዲያስቡ ፍልስጥኤማውያንን አጥብቀው እያስገነዘቡ ነው፡፡ (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ይህ ግትር መሆንና ለእግዚብሔር ፈቃድ አለመታዘዝ የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር በግብጻውያን ላይ መከራ ማምጣቱን እንዲያቆም በስተመጨረሻ ግብጻውያን እንዴት እስራኤላውያን ከግብጽ እንዲወጡ እንዳደረጉ ፍልስጥኤማውያንን ለማሳሳብ የተጠቀሙበት አሳብ ገላጭ ጥያቄ ነው፡፡ (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
እስከ አሁን ወተት የሚጠጡ ጥጆች ያሉአቸው ሁለት ላሞች
እንደተለመደው ሁለቱ ላሞች ወደ ጥጆቻቸው ወደ ቤት መመለስ ይኖርባቸው ነበር፡፡
ላሞቹ ጥጆቻቸው በስተኋላ በፍልስጥኤማውያን ሰፈር እያሉ ወደ ቤትሳሚስ ለመንከራተት ይመርጣሉ ብሎ ማሰብ የማይመስል ነው፡፡
እስከ አሁን ወተት የሚጠጡ ጥጆች ያሉአቸው ሁለት ላሞች፡፡ 1ሳሙኤል 6፡7ን እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ይህን በ1ሳሙኤል 6፡4 እንዳለው ተርጉም፡፡
"የእባጮቻቸውን ምሳሌዎች'
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጎሞች፡- 1) ከቆዳ ስር የሚወጣ የሚያሰቃይ እባጭ ወይም 2) የአህያ ኪንታሮት 1ሳሙኤል 5፡6ን እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
በአብዛኛው የሚያጠቡ ላሞች ወደ ጥጆቻቸው ይመለሳሉ፣ ነገር ግን እነዚህ ላሞች ወደ ቤትሳሚስ ሄዱ፡፡
እምቧ ማለት ላሞች በድምጻቸው የሚፈጥሩት ጩኸት ነው፡፡
"ከአውራ ጎዳናው አልወጡም፡፡' ይህ በአዎንታ እንደሚከተለው ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "በአውራው ጎዳና ዘለቁ' ወይም "ቀጥ ብለው ወደ ፊት ይሄዱ ነበር'
ቃሉ የታሪኩ አዲስ ክፍል መጀመሩን ያሳያል፡፡ ቋንቋህ ተመሳሳይ ትርጉም የሚሰጥ ቃል ወይም ሐረግ ካለ በዚህ ስፍራ ልትጠቀም ትችላለህ፡፡
እስራኤላውያን ነበሩ፡፡
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "አሻቅበው አዩ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ሰዎች ላሞቻቸውን ሲሰው ይህን ድንጋይ እንደ መሠዊያ ይጠቀሙበት ነበር፡፡
ይህ የሆነው ላሞቹን ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አድርጎ ለማቅረብ ሰረገላውን ለማንደንድ ከመፍለጣቸው በፊት ነው፡፡
ሳጥኑ የአይጥና የእባጭ የወርቅ ምሳሌዎች ይዟል
"የፍልስጥኤማውያን አምስቱ ነገሥታት'
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጎሞች፡- 1) ከቆዳ ስር የሚወጣ የሚያሰቃይ እባጭ ወይም 2) የአህያ ኪንታሮት 1ሳሙኤል 5፡6ን እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
ይህን በ1ሳሙኤል 6፡4 እንዳለው ተርጉም፡፡
በውስጥ ያለውን ሕዝብ ከጠላቶቻቸው ጥቃት ለመጠበቅ በዙሪያቸው ትላልቅ ቅጥች የተገነቡላቸው ከተሞች ናቸው፡፡
ድንጋዩ ማየት እንደሚችል እንደ አንድ ግለሰብ ተጠቅሷል፡፡ አት፡- "ታላቁ ድንጋይ … እስከ ዛሬ ድረስ በዚያ አለ፣ሰዎችም በላዩ ላይ የተፈጸመውን ያስታውሳሉ፡፡' (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየትን ተመልከት)
የሰው ስም (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ይህ ከቤትሳሚስ የሆነ ሰው የሚጠራበት ነው፡፡ አት፡- "ከቤትሳሚስ' (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ጸሐፊው መጽሐፉን እስከጻፈበት ጊዜ ድረስ
ታቦቱ እጅግ ቅዱስ ስለ ነበር ማንም ወደ ውስጥ እንዲመለከት አልተፈቀደለትም፡፡ ታቦቱን እንኳን ለማየት የተፈቀደላቸው ካህናት ብቻ ናቸው፡፡
"አምሳ ሺህ እና ሰባ ሰዎች' (ቁጥሮች ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) ሕዝቡ ስለ እግዚብሔር ያደረበትን ፍርሃት ለመግለጽ አሳብ ገላጭ ጥያቄ ነው፡፡ አት፡- "ቅዱስ ስለሆነ እግዚአብሔርን መቋቋም የሚችል ማንም የለም!' ወይም 2) መረጃ ለማግኘት የቀረበ ጥያቄ ነው፡፡ በእግዚአብሔር ፊት መቆም የሚለው ሐረግ እግዚአብሔርን የሚያገለግሉ ካህናትን የሚያመለክት ነው፡፡ ሕዝቡ እግዚአብሔር ታቦቱን እንዲይዝ የፈቀደለትን ካህን እፈለገ መሆኑን ያመላክታል፡፡ አት፡- "በመካከላችን ይህን ቅዱስ አምላክ፣ ያህዌን ማገልገልና ታቦቱን ማስተዳደር የሚችል ካህን አለን?' (አሳብ ገላጭ ጥያቄዎችንና እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
መረጃ ለማግኘት የቀረበ ጥያቄ ነው፡፡ ሁለተኛ እንዳይቀጣቸው እግዚአብሔርና ታቦቱ ወደ አንድ ቦታ እንዲሄዱ ሕዝቡ እንደፈለገ ይጠቁማል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ሁለተኛ እንዳይቀጣን ይህን ታቦት ወዴት መስደድ እንችላለን?' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓጎም መንገድ ተመልከት)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓጎም መንገድ ተመልከት)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓጎም መንገድ ተመልከት)
20 ዓመታት (ቁጥሮች ተመልከት)
"ቤት' የሚለው ቃል በቤት ውስጥ የሚኖሩትን ሰዎችና ትውልዳቸውን የሚያመለክት ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "የእስራኤል ትውልድ' ሁሉ ወይም "የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ' (ምትክ ቃል ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "በሙሉ ልብ' የሚለው ለአንድ ነገር ፈጽሞ መሰጠት የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "እግዚአብሔርን ብቻ ለማምለክና ለመታዘዝ ፈጽማችሁ የተሰጣችሁ ሁኑ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመለክት)
"የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ' ወይም "እስራኤላውያን ሁሉ'
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ሕዝቡ የጾም ክፍል አድርገው የራሳቸውን ወኃ አልተጠቀሙም ወይም 2) ከምንጭ ወይም ከጉድጓድ ውኃ አገኙ፣ በኃጢታቸውም ለመጸጸታቸው እንደ ውጪያዊ ምልክት በምድር ላይ አፈሰሱት፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
በእስራኤል ላይ ጥቃት ያደረሱት ሠራዊቶቹ እንጂ አለቆቹ ራሳቸው እንዳልሆኑ በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አት፡- "የፍልስጥኤማውየን አለቆች ሠራዊታቸውን እየመሩ በእስራኤል ላይ ጥቃት አደረሱ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
እጅ የሰውዬውን ኃይል የሚያሳይ ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "ከፍልስጥኤማውያን ሠረዊት አድነን' ወይም "የፍልስጥኤማውያን ሠራዊት እንዳይጎዱን አድርግ' (ምትክ ቃል ተመልከት)
እስካሁን ድረስ የእናቱን ወተት የሚጠጣ ጠቦት
"ለእርዳታ ጮኸ'
"እንዲያደርግ ሳሙኤል የጠየቀውን እግዚአብሔር አደረገ'
ይህ ጸሐፊው "እግዚአብሔር መለሰለት' ሲል ምን ማለቱ እንደሆነ ያብራራል (1ሳሙኤል 7፡9)
"ግራ መጋባት' የሚለው ቃል በዚህ ስፍራ ጥቅም ላየ የዋለው ፍልስጥኤማውያን በግልጽ ማሰብ አልቻሉም ለማለት ነው፡፡ አት፡- "በግልጽ ማሰብ እንዳይችሉ አደረጋቸው' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር በእስራኤል ፊት ድል መታቸው ወይም 2) እስራኤል ድል መታቸው (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ሰዎችን ድል መምታት ማለት ምንም ጉዳት ከማድረሳቸው በፊት ማሸነፍ ነው፡፡
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
በዚያ ምድር እስራኤላውያንን ሌሎች ሕዝቦች አስፈላጊ ነገሮች ሲሆኑ ለእግዚአብሔር እርዳታ ማስታወሻ እንዲሆን ትልቅ ድንጋይ ያኖራሉ፡፡
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ጸሐፊው እንዴት ፍልስጥኤማውያን እንዴት በቁጥጥር ስር እንደዋሉ መናገሩን ፈጸመ፡፡ ቋንቋህ ትረካን የሚደመድምበት መንገድ ካለው እዚህ ጋ መጠቀም ትችላለህ፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚብሔርን ፍልስጥኤማውያንን አስገዛቸው' ወይም "እግዚአብሔር ፍልስጥኤማውያንን ጉዳት ከማድረስ አገዳቸው' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ፍልስጥኤማውያን ሊያጠቁአቸው ወደ እስራኤል ድንበር አይገቡም ነበር፡፡
እጅ የሚለው ቃል ለኃይል ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር በፍልስጥኤማውያን ላይ ኃይሉን ይጠቀም ነበር' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) በዚህ ስፍራ "እስራኤል' የሚለው ቃል የሚያመለከትው የእስራኤልን "ምድር' ነው፡፡ ከእስራኤል … እግዚአብሔር ከተሞችን ለእስራኤል ምድር መለሰ ወይም 2) "እስራኤል' የሚለው ቃል በዚያ ለሚኖረው ሕዝብ ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "ከእስራኤል … የእስራኤል ሕዝብ ከተሞቹን የኔ ናቸው ማለት ቻለ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽና ምትክ ቃል ተመልከት)
በአስቸጋሪ ዙር ከቦታ ቦታ ይጓዝ ነበር
ሙግት ማለት ክርክር ወይም በሁለት ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች መካከል የሚፈጠር አለመስማማት ነው፡፡
ጸሐፊው ሰው ወይም እንስሳ ከሳሙኤል ልጆች አምልጠው ይሮጡ የነበር ይመስል፣ የሳሙኤልም ልጆች ሰውና እንስሳ በተጨባጭ ያሳድዱ የነበሩ ይመስል፣ ሕዝቡ ለሳሙኤል ልጆች ስለሚሰጠው ገንዘብ ይናገራል፡፡ (ምትክ ቃል ተመልከት)
ክፉ ለሚያደርጉ በማድላት ይፈርዳሉ
አንድ ሰው የሚኖርበት መንገድ እንደ ጎዳና ተገልጾአል፡፡ አት፡- አንተ የምታደርጋቸውን ነገሮች አያደርጉም ወይም አንተ ታደርገው እንደ ነበር ጽድቅ የሆነውን ነገር አያደርጉም ነበር፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችል ትርጉሞች፣ 1) "እንዲፈርድልን የሕዝቦችን ሁሉ ነገሥታት የሚመስል ንጉሥ ሹምልን' ወይም 2) "የሕዝቦች ነገሥታት በሚፈርዱላቸው መንግድ የሚፈርድልን ንጉሥ ሹምልን'
አለቆቹ በስህተት ንጉሡና ከእርሱም በኋላ ልጆቹ በጽድቅ ይገዛሉ ብለው አመኑ፡፡
ሕዘቡ ምግባረ ብልሹ የሆኑ ልጆቹን አስውግዶ ሌሎች የታመኑ ፈራጆችን እንዲሾምላቸው ሳይሆን ሌሎች አገራት እንዳላቸው ዓይነት በላያቸው ላይ የሚገዛ ንጉሥ በመፈለጋቸው ሳሙኤል ደስተኛ አልሆነም፡፡
ቢዘህ ስፍራ "ቃል' የሕዝቡን ፈቃድና ፍላጎት የሚያመልክት ምትክ ቃል ነው፡፡ (ምትክ ቃል ተመልከት)
ሕዝቡ የተቃወሙት ምግባረ ብልሹ የሆኑትን ፈራጆች ብቻ ሳይሆን እግዚአብሔር ንጉሣቸው እንዳይሆን እየተቃወሙት እንደ ነበር እግዚአብሔር ያውቅ ነበር፡፡
ይህ ከብዙ ዓመታት በፊት እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ከግብጽ ባርነት ነጻ ማውጣቱን ያመለክታል፡፡
"አሁን እንድታደርግ የሚጠይቁህን አድርግ'
ስታስጠነቅቃቸው የምር አድርገው
የንጉሥ ወግ መውሰድ ይሆናል፡፡ ይህ የሚወስዳቸውን ነገሮች ዝርዝር ይጀምራል፡፡
ወግ የሚለው የነገር ስም በማሰሪያ አንቀጽነት ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "በላያችሁ የሚነግሠው ንጉሥ የሚያደርገው እንዲህ ነው' ወይም "በላያችሁ የሚነግሠው ንግሥ የሚሠራው እንዲህ ነው' (የነገር ስም ተመልከት)
ወደ ጦርነት ሰረጋላ ያስነዳቸዋል
ወደ ጦርነት ፈረሶችን ይጋልባሉ
ሳሙኤል ንጉሥ የሚስዳቸውን ነገሮች መናገሩን ቀጠለ፡፡
ሰውነቱን የሚቀባው መልካም ሽታ ያለው ዘይት መሥራት
የወይራ ዛፍ ማሳ
እህላቸውን በአሥር እኩል ቦታ መክፈልና ከእነዚያ ክፍሎች አንዱን ለንጉሥ አለቆችና አገልጋዮች መስጠት ይኖርባቸዋል፡፡ (ክፍልፋይ ተመልከት)
በወይን እርሻቸው ያመረቱትን በአሥር እኩል ቦታ መክፈልና ከእነዚያ ክፍሎች አንዱን ለንጉሥ አለቆችና አገልጋዮች መስጠት ይኖርባቸዋል፡፡ (ክፍልፋይ ተመልከት)
እነዚህ የንጉሡ ሠራዊት አዛዦች ናቸው፡፡
ሳሙኤል ንጉሥ የሚስዳቸውን ነገሮች መናገሩን ቀጠለ፡፡
መንጋቸውን በአሥር እኩል ቦታ መክፈልና ከእነዚያ ክፍሎች አንዱን ለንጉሥ አለቆችና አገልጋዮች መስጠት ይኖርባቸዋል፡፡ አንድ አሥረኛን በ1ሳሙኤል 8፡15 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት (ክፍልፋዮች ተመልከት)
"ባሮቹ እንደሆናችሁ ይሰማችኋል'
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡-1)ከንጉሡ እንዲያድናቸው ሕዝቡ እግዚአብሔርን ይጠይቃሉ 2)የከፋ አገዛዙን አንዲያቆም ሕዝቡ ንጉሡን ይጠይቃሉ
በዚህ ስፍራ የእግዚአብሔር ጆሮች የሚለው እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ ሕዝቡ ያሉትን ሁሉ በመድገም ሳሙኤል ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፡፡ አት፡- ለእግዚአብሔር ደገማቸወ (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
"ቃላቸውን' የሚለው ምትክ ቃል የሕዝቡን ፈቃድ ያመለክታል፡፡ አት፡- "ሕዝቡን ታዘዝ' (ምትክ ቃል ተመልከት)
አንድን ሰው በላያቸው ላይ አንግሥላቸው፡፡ አንድን ሰው ንጉሥ ማድረግን በሚመለከት የተለመደ ቃል በቋንቋህ ካለ ተጠቀም፡፡
"ወደ ቤት'
በእነዚህ ቁጥሮች ጸሐፊው የሚሰጠው የታሪካዊ ዳራ መረጃ ለአንባቢ መናገር የሚቻልበት ሌላ መንገድ በቋንቋህ ካለ እዚህ ጋ መጠቀም ትችላለህ፡፡ (ታሪካዊ ዳራ መረጃ ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ባላጠጋ ሰው ነበር 2) የመሣፍንት ዘር ነበር 3) ኃያልና ጎበዝ ሰው ነበር
እነዚህ የሳኦል የትውልድ ሐረግ ሰዎች ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ብንያማዊ ከብንያም ነገድ የሆነ ሰው ነው
ሲታይ መልካም የሆነ
በእስራኤል የነበሩ ሌሎች ረጃጅም ሰዎች ትከሻው ጋ አይደርሱም ነበር፡፡
ጸሐፊው የታሪካዊ ዳራ መረጃ መስጠቱን ጨርሶ (1ሳሙኤል 9፡1-2) የታሪኩን አዲስ ዋና ክፍል ይጀምራል፡፡
"እያደረግህ ያለውን አቁምና ሂድ'
እነዚህ ሁሉ በእስራኤል ውስጥ ያሉ አካባቢዎች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ሁሉም አህዮችን የሚያመልክቱ ናቸው፡፡
ይህ ከኢየሩሳሌም በስተሰሜን የሚገኝ በእስራኤል ውስጥ ያለ አካባቢ ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ይህ ሐረግ በአብዛኛው የእግዚአብሔር ነቢይ ማለት ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 2፡27 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ አት፡- "ከእግዚአብሔር ቃል ሰምቶ የሚናገር ሰው'
"አህዮቹን ለማግኘት የትኛውን መንገድ መሄድ አለብን?'
ሥጦታ መሥጠት ለእግዚአብሔር ሰው የአክብሮት ምልክት ነው፡፡
ይህ ሐረግ በአብዛኛው የእግዚአብሔር ነቢይ ማለት ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 2፡27 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ አት፡- "ከእግዚአብሔር ቃል ሰምቶ የሚናገር ሰው'
"የሰቅል አንድ አራተኛ'፡፡ ሰቅል በብሉይ ኪዳን አገልግሎት ይሰጥ የነበረ የገንዘብ ዓይነት ነው፡፡ (የመጽሐፍ ቅዱስ ገንዘቦችና ክፍልፋዮች ተመልከት)
ይህ በዕብራዊ ጸሐፊ የተጨመረ ባሕላዊ መረጃ ነው፡፡ ይህንን መረጃ በዚህ ስፍራ ማስቀመጥ በቋንቋህ የተለመደ ካልሆነ ወደ ቁጥር 11 መጨረሻ ሊወሰድ ይችላል፡፡ (ታሪካዊ ዳራ መረጃ ተመልከት)
"ባለ ራእይ የሚለው ዛሬ ነቢይ ለሚባለው የጥንት መጠሪያ ነበር፡፡'
ይህ በመገናኛው ድንኳን መከናወን ያለበት የኃጢአት መሥዋዕት ሳይሆን፣ የበዓል ወይም የበኩራት መሥዋዕቶችን የሚመለክት ይመስላል፡፡
ይህ ለእግዚአብሔር መሥዋዕትና ቁርባን ለማቅርብ ሕዝቡ ቅዱስ ቦታ ብለው የሰየሙት ስፍራ ነው፡፡ ጸሐፊው በከተማይቱ ዙሪያ ካለው ቅጥር ውጪ ይገኝ እንደ ነበር ይጽፋል፡፡
ጸሐፊው ታሪኩን መናገር ያቆምና አንባቢው በመቀጠል የሚሆነውን እንዲረዳ የታሪካዊ ዳራ መረጃ ይሰጣል፡፡ (ታሪካዊ ዳራ መረጃ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ልዑል የሚለው ቃል ንጉሥ በሚለው ፈንታ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ የእስራኤል ንጉሥ እንዲሆን እግዚአብሔር የመረጠው ሰው ይህ ነው፡፡ (የማያስደስትን ቃል በሌላ ቃል መጠቀም ተመልከት)
"ከብንያም ነገድ የሆኑ ሰዎች የሚኖሩበት ምድር'
በዚህ ስፍራ እጅ የሚለው ቃል ቁጥጥር ለሚለው ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "ከፍልስጥኤማውያን ቁጥጥር' ወይም "ከእንግዲህ ወዲያ ፍልስጥኤማውያን አይቆጣጠሩአቸውም'
"ሕዝቤ መከራ እያዩ ናቸው እኔም ልረዳቸው እፈልጋለሁ'
"እግዚአብሔር ሳሙኤልን አለው'
"የእግዚአብሔር ነቢይ'
እነዚህ ጥያቄዎች ሳኦል እስራኤል የሚፈልጉት እግዚአብሔር ንጉሥ እንዲሆን የወደደው ሰው ለመሆኑ የጥልቅ መረዳት ማሳያ ናቸው፡፡ ጥያቄዎቹ በገላጭ አባባል ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አት፡- "የእስራኤል ምኞት ሁሉ ያረፈው በአንተ ላይ እንደሆነ ልታውቅ ይገባሃል፡፡ ዓይናቸውን በአንተና በአባትህ ቤት ላይ ጥለዋል፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄዎች ተመልከት)
ብንያም በእስራኤል ትንሹ ነገድና ሌሎች እስራኤላውያን እንደማይጠቅም ነገድ የሚቆጥሩት ስለሆነ ሳኦል ግርምቱን እየገለጠ ነው፡፡ በተጨማሪም፣ ሳኦል አባል የሆነበትን ጎሳ ብንያማውያን እንደማይጠቅም ይቆጥሩት ነበር፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች በገላጭ አባባል ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አት፡- እኔ ከነገዶች ሁሉ አስፈለጊነቱ የመጨረሻ ዝቅተኛ ከሆነው ከብንያም ነገድ ነኝ፡፡ ጎሳዬም በነገዳችን አስፈላጊነቱ የመጨረሻ ዝቅተኛ ጎሳ ነው፡፡ የእስራኤል ሕዝብ እኔንና ቤተሰቤን አስፈላጊ ነገር እንድናደርግ እንደሚፈለጉን ለምን እንደምትነግረኝ ልረዳ አልቻልኩም፡፡ (አሳብ ገላጭ ጥያቄዎች ተመልከት)
መሥዋዕት በሚያቀርቡበት ስፍራ በአቅራቢያው ሰዎች በአንድነት የሚመገቡበት ትልቅ ሕንፃ እንደነበር አንባቢው እንደሚያውቅ ጸሐፊው ይገምታል፡፡
የክብር መቀመጫ
"30 ሰዎች' (ቁጥሮች ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ሳኦል ከስጋው ጋር ሊበላው የነበረ ሌላ ምግብ ወይም 2) የወይፈኑ ሌሎች ክፍሎች
በመጀመሪያው ቋንቋ ተናጋሪው ማን እንደሆነ ግልጽ አይደለም፡፡ ወጥ ቤቱም ለሳኦል እየተናገረ ሊሆን ይችላል፡፡ አት፡- "ወጥ ቤቱም አለ'
ይህ ለቤተሰብና ለእንግዶች ለመብላት፣ ለመጎብኘትና ለመተኛት የተለመደ ቦታ ነው፡፡ በምሽትና በሌሊት ከቤቱ ውስጠኛ ክፍል ይልቅ የመቀዝቀዝ ሁኔታ ይታይበታል፡፡
ሳኦል በሰገነቱ ላይ ያደርግ የነበረው ግልጽ ሊደረግ ይቻላል፡፡ አት፡- "ሳኦል በሰገነቱ ላይ ተኝቶ ሳለ፣ ሳሙኤል ጠራውና አለ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
እነዚህን ቃላት ሁሉ ሳሙኤል ተናግሮ ሊሆን ይችላል፡፡ አት፡- "ከፊታችን ይለፍ፣ ከፊታችንም ሲያለፍ፣ አንተ ቆይ'
በእስራኤል ባሕል፣ አንድ ነቢይ በአንድ ሰው ራስ ላይ ዘይት ሲያፈስስ፣ ግለሰቡ ከአግዚአብሔር ዘንድ በረከት ይቀበላል፡፡
ከተጠበሰ የሸክላ አፈር የሚሠራ ትንሽ መያዣ
ሳሙኤል ለጥያቄው የሚሰጠውን መልስ ያውቃል፡፡ በእስራኤል ላይ ንጉሥ ይሆን ዘንድ እግዚአብሔር እንደመረጠው ሳኦልን እያሳሰበው ነው፡፡ አት፡- "በርስቱ ላይ አለቃ ትሆን ዘንድ እግዚአብሔር በእርግጥ ቀብቶሃል፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓጎም መንገድ ተመልከት)
አሁን የሳኦል አባት ስለ ሳኦል መጨነቅ ጀመረ ሊያገኘውም ፈለገ፡፡
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓጎም መንገድ ተመልከት)
እጆች ለግለሰቦች ተለዋጭ ስም ነው፡፡ "ከእነርሱ ውሰድ' ወይም "ተቀበል' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
የሚመታ የታምቡር ራስ የሚመስል ያለው እና ሲንቀጠቀጥ ድምጽ የሚሰጡ የብረት ቁራጮች በጎኑ ዙሪያ ያለው የሙዚቃ መሣሪያ ነው፡፡ (የማይታወቁትን መተርጎም ተመልከት)
ይወርድባሃል የሚለው ቃል የእግዚአብሔር መንፈስ በሳኦል ላይ ተጽእኖ ያድርጋል ማለት ነው፡፡ በዚህ ስፍራ ሳኦልን እንዲተነብይና እንደ ሌላ ሰው እንዲከውን ያደርገዋል ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ሳሙኤል ስለ ሳኦል እጆች ነገሮችን ለማግኘት እንደሚጥር ግለሰብ አድርጎ ይናገራል፡፡ አት፡- "ለማድረግ ትክክል እንደሆነ የምታስበውን ሁሉ አድርግ' (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየትን ተመልከት)
እግዚብአብሔር ሳኦልን ቀድሞ ያስብበት ከነበረበት መንገድ በተለየ መንገድ እንዲያስብ አስቻለው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ሳሙኤል የእግዚአብሔር መንፈስ ወደ ሳኦል እንደሚሮጥና እርሱንም ሙሉ ለሙሉ እንደሚቆጣጠር ግለሰብ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 10፡6 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ አት፡- "የእግዚአብሔር መንፈስ ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጠረው' (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየትን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ሕዝቡ መረጃ እየጠየቀ ነው 2) ሳኦል አስፈላጊ ሰው አይደለም የሚል ትርጉም ያለው አሳብ ገላጭ ጥያቄ ነው፡፡ አት፡- "ቂስ አስፈላጊ ሰው አይደለም፣ ልጁ ነቢይ ሆነ የሚለው እውነት ሊሆን አይችልም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
"ሳኦል የቂስ ልጅ'
ይህ ሰው፣ ነቢይ መሆን የአንድ ሰው ወላጆች እነማን ከመሆናቸው ጋር የሚያያዝው ምንም ነገር እንደሌለ ሕዝቡን ለማሳሳብ አሳብ ገላጭ ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ ጥያቄ በገላጭ አባባል ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "የእነዚህ የሌሎቹ ነቢያት ወላጆች እነማን መሆናቸው አስፈላጊ ነገር አይደለም፡፡ ቁም ነገሩ፣ በሚያስገርም ሁኔታ፣ ሳኦል የእግዚአብሔርን መልእክት መናገሩ ነው፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄዎች ተመልከት)
ይህ በእስራኤላውያን መካከል ምሳሌ ሆነ፡፡ አንድ ሰው ከዚያ በፊት አድርጎት የማያውቀውን ነገር ሳይታሰብ አድርጉት ሲገኝ አድናቆትን ለመግለጽ ሰዎች በግልጽ ይህን ይላሉ፡፡ አት፡- "ሰዎች አንዳንድ ዘገባዎችን ማመን ባቃታቸው ጊዜ፣ ከዚያም የተነሳ፣ ለሳኦል ስለሆነው አሰቡና እንዲህ አሉ፣ ‘በውኑ ሳኦል ከነቢያት አንዱ ነውን?'' (ምሳሌዎችንና እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
"ከዚያም የሳኦል የአባቱ ወንድም እንዲህ አለው'
"እግዚአብሔር የእስራኤል ንጉሥ እንዲሆን እንደሾመው ሳኦል ለአጎቱ አልነገረውም'
እስራኤል የሚለው ስም ለእስራኤል ሕዝብ ምትክ ስም ነው፡፡ አት፡- "የእስራኤልን ሕዝብ ከግብጽ አወጣሁ' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ሳሙኤል ፀሐይ ለመጨረሻ ከጠለቀችበት አንስቶ ያለውን ጊዜ ብቻ ሳይሆን፣ እስራኤል እግዚአብሔርን መቃወም ከጀመሩበት አንስቶ ስላለው ጊዜ ይናገራል፡፡
እጅ የሚለው ቃል ለኃይል ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "የግብጻውያን ኃይል … የመንግሥታት ሁሉ ኃይል'
"የሚገዛንን ንጉሥ ስጠን'
"በየነገዳችሁና በየወገናችሁ በአንድ ተሰበሰቡና በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም ኑ'
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ እግዚአብሔር የመረጠውን ሕዝቡ ያወቀበት መንግድ ብሎ አለመተረጎም እጅግ የተሻለ ነው፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር የብንያምን ነገደ መረጠ … እግዚአብሔር የማጥሪንን ወገን መረጠ … እግዚአብሔር የቂስን ልጅ ሳኦልን መረጠ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
በእስራኤል የነበሩ ሌሎች ረጃጅም ሰዎች ትከሻው ጋ አይደርሱም ነበር፡፡ ይህን በ1ሳሙኤል 9፡2 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ንግሥና የሚለው የነገር ስም በመጠሪያ ሐረግነት ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "ንጉሥ ሊከተላቸው የሚያስፈልጉ ወጎችና መመሪያዎች' (የነገር ስም ተመልከት)
የእግዚአብሔር የሰውን ልብ መንካት የእግዚአብሔር በአእምሮአቸው ውስጥ አንድን ነገር ማስቀመጥ ወይም አንድን ነገር እንዲያደርጉ ማንቀሳቀስ የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር አስተሳሰባቸውን ስለቀየረ ከሳኦል ጋር ለመሄድ የፈለጉ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ማሽሟጠጥን ለመግለጽ ጥቅም ላይ የሚውል አሳብ ገላጭ ጥያቄ ነው፡፡ አት፡- "ይህ ሰው ሊያድነን ኃይል የለውም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
እጅግ አልወደዱትም ወይም ናቁት
ይህ ሰው የአብርሃም የወንድም ወይም የእኅት ልጅ የሎጥ ትውልድ የሆነ አሞናዊ ነው፡፡ (የስሞች አተረጓጎም መንገድ ተመልከት)፡፡
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
"ቆርጬ አወጣለሁ' ወይም "ጎትቼ አወጣለሁ'
"ውርደት አለብሳችኋለሁ' ወይም "አሳፋሪ ስም አለብሳችኋለሁ'
"7 ቀናት' (ቁጥሮች ተመልከት)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ወረደበት የሚለው ቃል የእግዚአብሔር መንፈስ በሳኦል ላይ ተጽእኖ ያድርጋል ማለት ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ እንደ ንጉሣቸው ሕዝቡ በፍርሃት እንዲያከብሩትና ሠራዊቱን እንዲቀላቀሉ እንዲያደርግ ሳኦልን አስችሎታል፡፡ 1ሳሙኤል 10፡6ን እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ናዖስንና አሞናውያንን ለመወጋት የእስራኤል ሰዎች ሁሉ እንዲመጡ ሳዖል ጥሪ እያስተላለፈ ነበር፡፡
እንደ ንጉሣቸው ሳኦልን በፍርሃት እንዲያከብሩት እግዚአብሔር ሕዘቡን አስቻለ፡፡ በውጤቱም ሰዎቹ ከሳኦል ጋር በቤዜቅ በአንድነት ተሰበሰቡ፡፡
ይህ በኢያቢስ ገለዓድ አቅራቢያ የምትገኝ ከተማ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓጎም መንገድ ተመልከት)
"የእስራኤል ሰዎች 300,000፣ የይሁዳም ሰዎች 30,000 ነበሩ' (ቁጥሮች ተመልከት)
"አሉአቸው' የሚለው ሳሙኤልንና ሳሙኤልን ያመለክታል፡፡
"ከቀኑ እጅግ ሞቃት ከሆነው ክፍል በፊት' ወይም "ከቀትር በፊት'
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው፡፡ በ1ሳሙኤል 11፡1 እንዴት እንደተረጎምሃቸው ተመልከት፡፡
ይህ የንጉሥ ስም ነው፡፡ ይህንን ስም በ1ሳሙኤል 11፡1 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ይህ ከንጋት በፊት አብዛኛው ሕዝብ ገና በሰፈሩ ተኝቶ የነበረበት ጊዜ ነው፡፡
"እግዚአብሔር እያየ ሳኦልን አነገሡት'
ከአሮን ወይም ከሌዊ ቤት ባይሆንም እንኳን መሥዋዕት ማቅረብ የሳሙኤል የእግዚአብሔር አገልግሎት ክፍል ነው፡፡
እነዚህ መግለጫዎች ሳሙኤልና ሳኦል የኖሩትን የሕይወት ዓይነት ሕዝቡ በተጨባጭ ማየት ችሏል ማለት ነው፡፡ አት፡- "የንጉሡ ሕይወት ታይቷል … የእኔ ሕይወት ታይቷል' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ንግግሩ ሳሙኤል አንዳች ተገቢ ያልሆነ ነገር በማንም ላይ አድርጎ ከሆነ ሕዝቡ እንዲናገር እየሞገተ ነው፡፡ አት፡- "አሁን በፊታችሁ ቆሜያለሁ፡፡ ምንም ዓይነት ተገቢ ያልሆነ ነገር አድርጌ ከሆነ በእግዚአብሔርና በቀባው በንጉሡ ፊት እንድትናገሩ እጠይቃችኋለሁ፡፡' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
እንሰሳቶቻቸውን ያልሰረቀባቸውን ሰዎች ለማሳሳብ ሳሙኤል አሳብ ገላጭ ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ አት፡- "እኔ ውድ የሆነ እንስሳ ፈጽሞ ከማንም አልሰረቅሁም' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ሁልጊዜ ታማኝ እንደ ነበር ለመናገር ሳሙኤል ሌላ አሳብ ገላጭ ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ አት፡- "እኔ ማንንም አልታለልኩም ወይም ከማንም ጉቦ አልተቀበልሁም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
"ከእነዚህ ክፉ ነገሮች ማናቸውንም አድርጌ ከሆንሁ አሁን ተናገሩ፣ የወሰድኩትንም እመለሳለሁ፡፡ ማናኛውንም ስሕተት አስተካክላለሁ፡፡'
እነዚህ ሃረጎች ግለሰቡ ምን ሃብት እንዳፈራ ወይም ከሌሎች ወሮታን ለማግኘት ምን እንዳደረገ የሚገልጽ ነው፡፡ አት፡- ይህ ምንም እንዳልሰረቀ፣ ወይም ጉቦ እንዳልሰጠና እንዳልተቀበለ የተናገረበት ጨዋ መንገድ ነው፡፡
በመልካምነትና በዓላማ ለተሞላው፣ እግዚአብሔር ለእስራኤል ላደረገው ታሪክ ትኩረት እንዲሰጡ ሳሙኤል አየተጣራ ነው፡፡
"ለሲሣራ … ለፍልስጥኤማውያን … ለሞአብ ንጉሥ ኃይል'
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓጎም መንገድ ተመልከት)
ይህ ባሮቻቸው እንዲሆኑ እግዚአብሔር ለጠላቶቻቸው አሳልፎ መስጠቱን የሚገልጽ ነው፡፡
(እነርሱ) የእስራኤልን ሕዝብ የሚያመለክት ነው
ይህ አንዳንዴ ይሩባአል በሚል ይተረጎማል፡፡ ይህ ሐሰተኛ አማልከትን ለመዋጋት የጻድቅ የክብርና የጥንካሬ ስም ነው፡፡
ሳሙኤል ከሕዝቡ የኃጢአት ኑዛዜና የእርዳታ ጥሪ በኋላ እግዚአብሔር ምን እንዳደረገላቸው ታሪኩን ይናገራል፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
እነዚህ እግዚአብሔር ያስነሳቸወ ጥቂት የመሳፍንት ስሞች ናቸው፡፡ ሳሙኤል ራሱን በዚህ ዝርዝር ውስጥ አካቷል፡፡ (የስሞች አተረጓጎም መንገድ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ማገልገል ሐሰተኛ አማልክትን የማምለክን ተግባር ያመለክታል፡፡ አት፡- ሐሰተኛ አማልክትና ሴት አማልክትን አመለኩ (ምትክ ቃል ተመልከት)
ይህ አረፍተ ነገር ኃይልን ለማመልከት "እጅ' የሚለውን ቃል ይጠቀማል፡፡ አት፡- "የጠላቶቻችን ኃይል ወይም የበላይነት' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ይህ አረፍተ ነገር እግዚአብሔር ትናንትና ስላዳናቸው በእግዚአብሔር ስለመታመን በነገራቸው ጊዜ የእስራኤል ሕዝብ ሳሙኤልን በመቃወም ስላሰዩት ብርቱ ምላሽ ይናገራል፡፡
እነዚህ ሁለት ቃላት ሕዝቡ የፈለገው ንጉሥ ይህ ነው የሚል ተመሣሣይ ትርጉምና አጽንዖት አላቸው፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህ ምን ያህል አስፈላጊ እነደሆነ አጽንዖት ለመስጠት እነዚህ ተመሣሣይ ቃላት ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህ እጁ በእነርሱ ላይ እነደሆነች ሁሉ እግዚአብሔር ሕዝቡን እንደሚቀጣ ይናገራል፡፡ በዚህ ስፍራ "እጅ' የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ኃይልና የበላይነት ይወክላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር አባቶቻችሁን እንደቀጣ ይቀጣችኋል' (ምትክ ቃል ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ዓይኖች' የሚለው ቃል የእስራኤልን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አት፡- "የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ ሊያይ በሚችልበት ግልጽ ስፍራ' (ተለዋጭ ቃል ተመልከት)
ሳሙኤል የመከር ጊዜ እንደሆነ ያውቃል፡፡ በአብዛኛው በዚህ ጊዜ ዝናብ እንደማይዘንብ ስለዚህ የእግዚአብሔር ፍርድ በመሆኑ ዝናቡ መከራቸውን እንደሚያጠፋ ሕዝቡ እንዲያውቅ አጽንዖት ለመስጠት አሳብ ገላጭ ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ አት፡- "የመከር ጊዜ ነው በአብዛኛውም በዚህ ጊዜ አይዘንብም' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ሳሙኤል በመከር ጊዜ እህሉን የሚያጠፋ ከባድ ዝናብ በመላክ ንጉስ ስለመጠየቃቸው እግዚአብሔር እሥራኤልን እንዲቀጣ ይጠይቃል፡፡
የኃጢአት የመጨረሻ ቅጣት ሞት ነው፡፡ እግዚአብሔር ይጨቁኗቸው የነበሩትን ሕዝቦቸ እንዳጠፋ የእስራኤል ሕዝብ አይቷል፡፡ እንደሌሎቹ ሕዝቦች "ለጥፋት እንዳይሰጡ' ተጨንቀው ነበር፡፡
ሕዝቡ ክፉ አደረጉ እንዳያጠፋቸውም እግዚአብሔርን ፈሩ፡፡ አት፡- "ከዚህ ኃጢአት የተነሣ እግዚአብሔር ይቆጣል ያጠፋናልም ብላችሁ አትፍሩ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
"ሐሰተኛ አማልክትን ማምለክ አትከታተሉ'
በዚህ ስፍራ ስም የእግዚአብሔርን ክብር ያመላክታል፡፡ አት፡- "ስለዚህ ሕዝቡ እግዚአብሔርን በማክበርና በመፍራት ይኖራል፡፡' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ሳሙኤል በጸለየ ጊዜ እግዚአብሔር ከላከው ዝናብና ነጎድጓድ የተነሣ ሕዝቡ በፍርሃት ተሞላ፡፡ አንዳንድ ሰዎች ሳሙኤል ጸሎቱን እነርሱን ለመጉዳት ሊጠቀምበት እንደሚችል ሳያምኑ አልቀሩም፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ሳሙኤል በጌልጌላ የሳኦልን መንግሥት አደሰለት ሳሙኤልም ጌታን እንዲከተሉ ሕዝቡን አሳሰበ፡፡
በጥንት ቅጂዎች የዚህ ጥቅስ ጽሑፍ የተጎዳ ይመስላል፣ ስለዚህ የዘመናችን እትሞች የተለያዩ ትርጉሞችን ይዘዋል፡፡ ሁሉም ሊሆን የሚችለውን የተሻለውን የመጀመሪያውን ጽሑፍ ትርጉም ለማቅረብ ጥረት አድርገዋል፡፡
"3,000 ሰዎች መረጠ' (ቁጥሮች ተመልከት)
"2,000 ሰዎች ከእርሱ ጋር ነበር' (ቁጥሮች ተመልከት)
የከተማ ስም ነው (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ጊብዓ ከተማ ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 10፡26 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
"የቀሩትን ወታደሮች ቤት ሰደዳቸው'
"የፍልስጥኤማውያን የጦር ሰፈር'
ይህ የፍልስጥኤም ጭፍራ የሰፈረበት የከተማ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ዮናታን ለፈጸመው ጥቃት ሳኦል ኃላፊነቱን እየወሰደ ነበር ወይም 2) ዮናታን በፈጸመው ጥቃት የተገኘውን ድል ሳኦል እየወሰደ ነበር
ፍልስጥኤማውያን ለእስራኤል ያላቸው ጥላቻ እስራኤላውያን ፍልስጥኤማውያንን የሚረብሽ መጥፎ ሽታ እንደሆኑ ተደርጎ ተገለጾአል፡፡ አት፡- "ፍልስጥኤማውያን እስራኤላውያንን ጠሉአቸው' (ዘይቤአዊ አነጋገር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- ሳኦል ወታደሮቹ እንዲከተሉት በጌልጌላ እንዲሰበሰቡ ጠራቸው (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"3000 … 6000' (ቁጥሮች ተመልከት)
ለመቁጠር እስከሚያስቸግር ድረስ የወታደሮቹ ስብስብ ታላቅ ነበር የሚል ግነት ነው፡፡ (ግነትና አጠቃላይነት ተመልከት)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን ለመዋጋት በአንድነት ተሰበሰቡ፡፡
ይህ ሐረግ የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡
"ሕዝቡ በጣም ተጨንቆ ነበር'
ሕዝቡ በጣም ፈርተው ነበር
"እንደሚመጣ ሳሙኤል በነገራቸው ጊዜ መሠረት'
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ሕዝቡ ሳኦልን ትቶ መሄድ ጀመረ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ)
የሚቃጠል መሥዋዕትን ለእግዚአብሔር ማቅረብ የተፈቀደው ለአሮን ወገን ብቻ ነበር
በእውነቱ ሳሙኤል እየጠየቀ ሳይሆን ሳኦልን እየገሰጸው ነበር፡፡ ትክክል ባይሆኑም እንኳን ሳኦል ለድርጊቶቹ ሊከላከል ፈለገ፡፡ (አሳብ ገላጭ ጥያቄዎች ተመልከት)
ማክማስ የቦታ ስም ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 13፡2 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ሳሙኤል እስኪመጣና ለእግዚብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት እስኪሰዋ ድረስ ሳኦል መጠበቅ ነበረበት፡፡ እርሱ ራሱ መሠዋት አልነበረበትም፡፡
"መንግሥትህን አቁሞልህ ነበር' ወይም "መንግሥትህን አውቆልህ ነበር' ወይም "መንግሥትህን መርጦ ነበር'
ይህ በአዎንታዊ መንገድ የቀረበ ምፀት ነው፡፡ አት፡- "መንግሥትህ በቅርቡ ያከትማል' (ምፀት ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ልብ የእግዚአብሔርን ፍላጎትና ፈቃድ ይወክላል፡፡ "እንደ ልቡ የሆነ ሰው' የሚለው ሐረግ እግዚአብሔር የሚፈልገውን የሚያደርግ ሰው የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "ይፈልገው የነበረ ዓይነት ሰው' ወይም "የሚታዘዘው ሰው' (ምትክ ቃልና ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
"ሳሙኤል ትቶ ሄደ' ለሚለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ጌልጌላ ከተማ ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 7፡15 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ጊብዓ ከተማ ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 10፡26 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
"600 ሰዎች' (ቁጥሮች ተመልከት)
ጊብዓ ከተማ ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 13፡03 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ማክማስ የቦታ ስም ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 13፡02 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
አደጋ ጣዮች በአብዛኛው ለምግባቸውና ሌሎች ቁሳ ቁሶች በጠላት መንደር ላይ ጥቃት የሚያደርሱ የጦር ሰዎች ናቸው፡፡
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ታሪኩ ይቀጥላል፡፡
ይህ ለምን የሳኦል ሠራዊት እንደፈሩ በከፊል ያሳያል፡፡
ዮናታን በፍልስጥኤማውያን ሠራዊት ላይ ሁለተኛ ጥቃቱን ጀመረ፡፡
የጌታውን የጦር መሣሪያዎች የመሸከም ኃላፊነት ያለበት ከአሥራ ሦሥት እስከ አሥራ ዘጠኝ ዓመት ባለ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኝ ልጅ
ይህ የፍልስጥኤማውያን ሠራዊት የሰፈረበት የጦር ሰፈር ነው፡፡
ይህ ከኢየሩሳሌም በስተሰሜን የሚገኝ የኮረብታ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ፍሬው ወፍራም ሽፋን ያለው፣ ክብ፣ ቀይና የሚበሉ ብዙ ዘር የያዘ ዛፍ ነው
መጊዶን ከኢየሩሳሌም በስተሰሜን የሚገኝ የቦታ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
"600 ሰዎች ከእርሱ ጋር ነበሩ' (ቁጥሮች ተመልከት)
"አኪጦብ' እና "ኢካቦድ' የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ፊንሐስ ከካህናት አንዱ ነበር፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 1፡03 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ይህ የሌላኛው ሾጣጣ ድንጋይ ስም ነበር፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ከኢየሩሳሌም በስተሰሜን የሚገኙ ከተሞች (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
የጌታውን የጦር መሣሪያዎች የመሸከም ኃላፊነት ያለበት ከአሥራ ሦሥት እስከ አሥራ ዘጠኝ ዓመት ባለ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኝ ልጅ፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 14፡1 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ይህ አይሁድ ላልሆኑ ወንዶች ጥቅም ላይ የሚውል ክበረ ነክ ቃል ነው፡፡
"እኛን ለመደገፍ ይሠራ' ወይም "ይረዳን'
ይህ ድርብ አሉታዊ አሳብ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ማዳን ይችላል' (ድርብ አሉታዊ ተመልከት)
እነዚህ ጥጎች በመካከል ያሉትን ነገሮች ሁሉ ያካትታሉ፡፡ አት፡- "በማንኛውም የሰው ቁጥር' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ልብ የዮናታንን ፍልጎቶች ያመላክታል፡፡ አት፡- "ማድረግ የምትፈልገውን የትኛውንም ነገር' (ምትክ ቃል ተመልከት)
"ፍልስጥኤማውያን ወደ ሚገኙበት ወደ ሌላኛው የሸለቆ አቅጣጫ አንሄድም፡፡'
በዚህ ስፍራ እጅ እነርሱን ለማሸነፍ የሆነውን ኃይል ያመለክታል፡፡ አት፡- እነርሱን ለማሸነፍ ያስችለናል (ምትክ ቃል ተመልከት)
"ይህ ጌታ ከእኛ ጋር እንደሆነ ያረጋግጥልናል'
"የፍልስጥኤማውያን ወታደሮች እንዲያዩአቸው ፈቀዱ'
የሠራዊት ከምፕ
ዕብራውያን እንደ እንሰሳ በጉድጓድ ውስጥ ተደብቀው እንደ ነበር ፍልሰጥኤማውያን አመልከቱ፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ አንድ ትምህርት አስተምራችኋለሁ የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ እጅ የሚለው የሚያመለክተው ፍልስጥኤማውያንን ለማሸነፍ የሆነውን ኃይል ነው፡፡ አትለ- እስራኤላውያን እንዲያሸንፉ አስቻላቸው፡፡ (ምትክ ቃል ተመልከት)
ይህን ያደረገው በጣም ከፍ ያለ ስለ ነበረ ነው፡፡ ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት፡- "በጣም ከፍ ያለ ስለ ነበረ ዮናታን እጆቹንና እግሮቹን በመጠቀም ወጣ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊደረግ ይቻላል፡፡ አት፡- "ዮናታን ፍልስጥኤማውያንን ገደለ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"የዮናታን ጋሻ ጃግሬ ተከተለው የፍልስጥኤማውያንንም ወታደሮች ገደለ'
ሽብር የሚለው የነገር ስም በማሰሪያ አንቀጽነት ወይም በቅጽልነት ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "በሰፈርና በእርሻ የነበሩ የፍልስጥኤማውያን ወታደሮችና ከእነርሱ ጋር የነበረው ሕዝብ ሁሉ ተሸበሩ' ወይም "በሰፈርና በእርሻ የነበሩ የፍልስጥኤማውያን ወታደሮችና ከእነርሱ ጋር የነበረው ሕዝብ ሁሉ በጣም ፈሩ' (የነገር ስም ተመልከት)
የእስራኤልን ከተሞች የሚዘርፉ ፍልስጥኤማውያን
ምክንያቱን መግልጽ ሊረዳ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ምድሪቱን አናወጣት' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህቺ ሳኦል የተወለደባት ከተማ ነበረች፡፡ "ጊብዓ'ን በ1ሳሙኤል 10፡26 እንደተረጎምኸው ተርጉም፡፡ (የስሞች አተረጓጎም መንገድ ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሃረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ ወታደሮቹም በሁሉም አቅጣጫዎች ይሮጡ የነበረ በመሆኑ ላይ አጽንዖት ያደርጋሉ፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
ጥቂት ትርጉሞች በዚህ ስፍራ "የእግዚአብሔር ታቦት' በሚለው ምትክ "ኤፉድ' ይላሉ፡፡ (ልዩ ልዩ ትርጉሞች ተመልከት)
ትልቅ ድምጽና ትርምስምስ
ይህ "እያደረግህ ያለውን አቁም' የሚል ፈሊጣዊ ንግግር ይመስላል፡፡ እግዚአብሔርን ምሪት ለመጠየቅ አኪያ ታቦቱን እንዲጠቀም ሳኦል አልፈቀደም፡፡ አት፡- "በዚህ ጊዜ የተቀደሰውን ሰንዱቅ አታምጣ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ከሳኦል ጋር የቀሩ የእስራኤል ሠራዊት ቅሬታ
ሰይፎችን በሚመለከት ልክ ሕያዋን ሰዎች እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "የፍልስጥኤም ወታደሮች እርስ በእርሳቸው በሰየፎቻቸው ተጠቃቁ' (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየትን ተመልከት)
ይህ ደፈጣን እያመለከተ አይደለም፡፡ እነዚህ ወታደሮች የተሸሸጉት ፍልስጥኤማውያንን ስለፈሩ ነበር፡፡ ይህ በግልጽ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አት፡- የፈሩ የእስራኤል ወታደሮች በኮረብታዎች ተሸሽገው ነበር፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህ በእስራኤል የሚገኝ ቦታ ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 13፡05 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ (የስሞች አተረጓጎም መንገድ ተመልከት)
ከሳኦል መሃላ የተነሣ ምንም መቅመስ እንዳልተፈቀደ ወታደሮቹ ተረድተው ነበር፡፡
የፍልስጥኤም ወታደሮች ወደ ጫካ ሸሽተው ነበር የእስራኤል ወታደሮችም ወደዚያ ተከትለዋቸው ነበር፡፡
በጫካ ውስጥ ምን ያህል ማር እንደነበር ለመግለጽ የተነገረ ግነት ነው፡፡ አት፡- "በሁሉ ሥፍራ በርካታ ማር ነበር' (ግነትና አጠቃላይነት ተመልከት)
በዚህ ስፍራ የአንድ ሰው እጁን በአፉ ማድረጉ መብላትን የሚያሳይ ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "ማንም ምንም አልበላም' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ሕዝቡ ይፈሩ የነበረው መሐላውን ሳይሆን መሐላውን ከመስበር ጋር የተያያዘውን ቅጣት ነበር፡፡ አት፡- "ሕዝቡ መሐላውን ከሰበሩ ሳኦል የሚያደርግባቸውን ፈሩ' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ዮናታን የአባቱን መሐላ አወቀ፡፡
በዚህ ስፍራ መሐላን የመታዘዝ ግዴታን በሚመለከት ሕዝቡ በገመድ እንደታሰረ ዓይነት ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "ሕዝቡ መሐላውን እንዲያከብር አዘዘ' (ዘይቤአዊ አነጋገር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ እጁን ወደ አፉ የሚለው ለመብላት ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "ጥቂት ማር በላ' (ምትክ ቃል ተመልከት)
በረታ የሚል ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "እንደገና ብርታት አገኘ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
የእስራኤልን ሕዝብ የሚወክል ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "ለእስራኤል' (ምትክ ቃል ተመልከት)
በረታ የሚል ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "እንደገና ብርታት አገኘ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ሕዝቡ እንዲበላ ሊፈቀድለት ይገባ እንደነበር ለመግለጽ ዮናታን ይህንን በሁኔዎች ላይ የተደገፈ ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ አሳብ ገላጭ ዐረፍተ ነገር ሊሆን ይችላል፡፡ አት፡- "ሕዝቡ ከጠላቶቻቸው የማረኩትን ዛሪ በነፃነት በልተው ቢሆን ኖሮ ድላችን የተሻለ ይሆን ነበር፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄና ሊሆኑ የሚችሉ ሁኔታዎች ተመልከት)
ይህ ቃል ሕዝቡ ከጠላቶቻቸው ጋር በነበራቸው ጦርነት የወሰዷቸውን ነገሮች ያመለክታል፡፡
በጦርነቱ ወቅቱ ወታደሮቹ ሊበሉ ስላልቻሉ፣ ቀኑ የረዘመውን ያህል እየደከሙ ሄዱ፡፡ ከዚህ የተነሣ ብዙ ፍልስጥኤማውያንን መግደል አልቻሉም፡፡
የዮናታን ቃል ሠራዊቱን ከነበረባቸው ከፍተኛ ረሃብ የተነሣ እግዚአብሔርን እንዲበድሉ አደረጋቸው፡፡
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 13፡02 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
በዛብሎን እስራኤል የሚገኝ ቦታ ነው (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
እስራኤላውያንን ያመለክታል፡፡
በጣም ተርበው ስለነበር ከመብላታቸው በፊት ደሙን አላፈሰሱም ነበር፡፡ ይህ በሙሴ በኩል ለሕዝበ እሥራኤል የተሰጠውን ሕግ መተላለፍ ነበር፡፡ ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት፡- "በሕጉ እንደታዘዘው አስቀድመው ደማቸውን ሳያፈስሱ በሏቸው' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህ በሙሴ በኩል ለሕዝበ እሥራኤል የተሰጠውን ሕግ መተላለፍ ነበር፡፡ ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት፡- "በሕጉ እንደታዘዘው አስቀድመው ደሙን ሳያፈስሱ ሥጋ በመብላታቸው'
ሁሉም ወታደር ታማኝነቱን ስላላጓደለ ሳኦል ሠራዊቱን ሁሉ በታማኝነት እንዳላደረገ መክሰሱ አጠቃላይ ፍረጃ ነው፡፡ (ግነትና አጠቃላይነት ተመልከት)
ድንጋዩ እንሰሳቱን ከፍ አድርጎ ስለሚይዝ ደማቸውን ማፍሰስን ቀላል ያደርገዋል በዚህ እረዱና ብሉ ይህ ሳኦልን ደሙ ከእንሰሳው በተገቢ ሁኔታ ተወግዶ መሆኑን ለማየት ያስችለዋል፡፡
ሕዝቡ ለማረድና ለመብላት እንሰሳቶቻቸውን ወደ ትልቁ ደንጋይ እንዲያመጡ ሳኦል ነገራቸው፡፡
ሳኦል ይህን መሠዊያ የሠራው ሕዝቡ በ1ሳሙኤል 14፡33 ወደ እርሱ ካመጡለት ትልቅ ድንጋይ ይሁን ግልጽ አይደለም፡፡
ሳኦል ከፍልስጥኤማውያን ጋር የነበረውን ጦርነት ለመቀጠል ፈልጓል፡፡
ለግድያው አጽንዖት ለመስጠት ይህ በአሉታዊ መንገድ ተገልጾአል፡፡ በአዎንታዊ መልኩም ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እያንዳንዳቸውን እንግደል' (ምጸት ተመልከት)
ጦርነቱን ለመቀጠል ሳኦል የሠራዊቱን ድጋፍ አግኝቶአል፡፡
በዚህ ስፍራ "ወደ እግዚአብሔር መቅረብ' እርሱን ምክር ከመጠየቅ ጋር ተያይዟል፡፡ አት፡- "ምን ማደረግ እንዳለብን እግዚአብሔርን እንጠይቅ' (ምትክ ቃል ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "እጅ' እነርሱን ለማሸነፍ የሚሆንን ኃይል ያመለክታል፡፡ አት፡-"እንድናሸንፋቸው አስችለን' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ሳኦልን ለመርዳት ፈቃደኛ እንዳልሆነ ያመላክታል፡፡
ይህ እስራኤላውያንን ያመልከታል
"ኃጢአት የሠራውን እወቁ'
ሳኦል ዮናታን በደለኛ እንደሆነ ስላላመነ ይህንን ሊሆን እንደ ሚችል ሁኔታ አድርጎ ገለጸ፡፡ (ሊሆን የሚችል ሁኔታ ተመልከት)
አብዛኛዎቹ ዮናታን የሳኦልን መሐላ እንደሰበረ ስለሚያውቁ ዝም አሉ፡፡ ይህ በግልጽ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አት፡- "ሰዎቹ በደለኛው ማን እንደነበረ ያውቁ ነበር ነገር ግን ማናቸውም ለሳኦል ምንም አላሉም፡፡' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
በዚያ የነበሩት የእስራኤል ወታደሮች ብቻ ስለሆኑ ይህ አጠቃላይነት ነው፡፡ አት፡- "በዚያ ለነበሩት የእስራኤል ወታደሮች እንዲህ አለ' (ግነትና አጠቃላይነት ተመልከት)
በዚያን ጊዜ እስራኤላውያን ከእግዚአብሔር ምሪት ለመቀበል ኡሪምና ቱሚም የተባሉ የተለዩ ድንጋዮች ይጠቀሙ ነበር፡፡ አት፡- "በቱሚም አማካይነት አስታውቀን' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህ ከመጀመሪያ ቋንቋ በትውስት የተወሰደ ነው፡፡ (ቅጂ ወይም ትውስት ቃላት ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይቻላል፡፡ አት፡- ዕጣዎቹ ዮናታን ወይም ሳኦል በደለኞች እንደሆኑ ነገር ግን ሠራዊቱ በደለኛ እንዳልሆነ አመለከቱ (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- ከዚያም ዕጣው ዮናታን በደለኛ እንደሆነ አመለከተ (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ዕጣው ዮናታን ኃጢአት እንዳደረገ አሳየ፡፡
"እንዴት ኃጢአት እንዳደረግህ ንገረኝ' ወይም "ያደረግኸው ስሕተት ምን እንደሆነ ንገረኝ'
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ለመሞት ፈቃደኛ ነኝ' ወይም 2) "ያንን ስላደረግሁ በሞት ልቀጣ ይገባኛል'
ከአንድ ቀን ባነሰ ጊዜ ውስጥ ሳኦል ትርጉም የሌለው መሐላ አደረገ፡፡ አት፡- ዮናታን፣ ካልገደልኩህ እግዚአብሔር ይግደለኝ
ሠራዊቱ ከሳኦል ለዮናታን ተከላከለ ጠበቀውም፡፡
ሕዝቡ ሳኦልን ገሰፀ፡፡ ይህ አሳብ ገላጭ ጥያቄ በገላጭ አባባል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- ዮናታን ይህን ታላቅ ድል ለእስራኤል አድርጓል፡፡ በእርግጥ ዮናታን አይሞትም፡፡ (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ሕዝቡ በዮናታን ላይ አንዳች ነገር እንዲሆን አንዳማየፈቅዱ ቁርጠኛነታቸውን እየገለጹ ነበር፡፡
ይህ ግነት የእስራኤል ሕዝብ እንዴት ዮናታንን እንደሚጠብቁትና ደህንነቱን እንደሚከታተሉ ያሳያል፡፡ ይህ ምፀት በአዎንታዊ መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- ከየትኛውም ጉዳት እንጠብቀዋለን (ግነትና አጠቃላይነት እና ምፀት ተመልከት)
ለአጭር ጊዜ ሳኦል በታላቅ ድፍረት የእስራኤላውያንን ጠላቶች በማሸነፍ አገልግሏል፡፡
ይህ የእስራኤልን ሕዝብ የሚወክል ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "እስራኤላውያን' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ይህ የሞዓብ ሕዝብን ያመለክታል፡፡ አት፡- "ሞዓባውያን' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ይህ የዔዶም ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አት፡- "ዔዶማውያን' (ምትክ ቃል ተመልከት)
"ሠራዊቱን በላከበት ሥፍራ ሁሉ'
እጅ የሚለው ቃል ቁጥጥርን ይወክላል፡፡ አት፡- "ከ … ቁጥጥር' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ይህ በሳኦል ቤተሰብ ዙሪያ ታሪካዊ ዳራ ነው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
አነዚህ የሴቶች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
እነዚህ የሴቶች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
"በሳኦል የሕይወት ዘመን ሁሉ'
ይህ በይሁዳ ደቡባዊ ክፍል የሚገኝ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከሶስት ቀናት በኋላ" (ተከታታይ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ባህል፣ የራስን ልብስ መቅደድ እና በራስ ላይ አመድ መነስነስ የሃዘን መግለጫ ድርጊት ነበር፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አሁን የእስራኤል ንጉሥ ለሆነው ለዳዊት ራሱን ዝቅ አድርጎ ያሳየበት መንገድ ነበር፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ብዙዎች ቆስለው ነበር ደግሞም ብዙዎች ተገድለው ነበር" ወይም 2) "ብዙዎች ቆስለው እና ተገድለው ነበር"
ይህ ሃሳብ ትኩረት የሚያደርገው ሰውየው ሳኦልን ለማገኘት እቅድ እንዳነበረው ነው
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ሳኦል ደክሞና ጦሩን ራሱን ለመደገፊያነት ተጠቅሞበት ነበር ወይም 2) ሳኦል በራሱ ጦር ላይ በመውደቅ ራሱን ለመግደል እየሞከረ ነበር፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቀጥተኛ ጥቅስ በርቱዕ/ቀጥተኛ ንግግር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ማን እንደሆንኩ ጠየቀኝ፣ እኔም አማሌቃዊ እንደሆንኩ ነገርኩት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅሶች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ህዝቦች ዳዊት በ2 ሳሙኤል 1፡1 ላይ ድል ያደረጋቸው እነዚያው ሰዎች ናቸው፡፡
የሳኦል መከራ የተገለጸው አንዳች አስጨናቂ ነገር አንቆ እንደያዘው ተደርጎ ነው፡፡ "እጅግ ተጨነቅኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ትረጉሙ እርሱ ገና በህይወት አለ ማለት ነው፡፡ "እስከ አሁን በህይወት አለሁ" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"መሞቱ አይቀርም"
ዳዊትና የእርሱ ሰዎች በንጉሥ ሳኦል ሞት ማዘናቸውን ለመግለጽ ልብሳቸውን ቀደዱ፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለቱ ሃሳቦች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "ቤት" የሚለው ቃል የእስራኤልን ትውልዶች የሚወክል ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ነገር ግን፣ "ህዝብ" እና "ቤት" የሚሉት ሁለቱም ቃላት ምናልባት የእስራኤልን ወታደሮች የሚወክሉ ስኔክቲክ/የነገሩን ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ናቸው፡፡ "ለእስራኤላውያን ወታደሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እንዲሁም ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር በብሉይ ኪዳን ራሱን ለህዝቡ የገለጸበት ስም ነው፡፡ ይህ እንዴት እንደሚተረጎም የትርጉም ስለ ያህዌ የቃል ትርጉም ገጽን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ወደቁ" የሚለው መገደልን በትሁት መንገድ የሚገልጽ ነው፡፡እንደዚሁም፣ "ሰይፍ" ውጊያን ይወክላል/ይገልጻል፡፡ ይህ በዚህ ስፍራ "ተገድለዋል" ማለት ነው፡፡ "በጦርነት ሞተዋል" ወይም "ጠላቶች በጦርነቱ ገድለዋቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
በ2ሳሙኤል 1፡8 ውስጥ ሰውየው አስቀድሞውኑ አማሌቃዊ መሆኑን ገልጽዋል፡፡ ዳዊት ሰውየው ይህንን በግልጽ እንዲያረጋግጥለት ይጠይቀዋል፣ ምክንያቱ ዳዊት በሰውየው ላይ ጽኑ ፍርድ ሊፈርድበት ስለሆነ ነው፡፡
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ያገለገለው ሰውየውን ለመገሰጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እጅህ… እርሱ የቀባውን ሲገድል ያህዌን መፍራት ነበረብህ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ሳኦልን ነው፡፡
ይህ ሀረግ የሚገልጸው ራስህ አንድ ነገር ማድረግህን ነው፡፡ "ራስህ" ወይም "በግል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም "ግደለው" ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልቱ)
እዚህ ስፍራ "ደም" የሚያመለክተው "ደም ማፍሰስ" የሚለውን ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን የሚያያዘውም ከሞት ጋር ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "ራስህ" የሚለው ሰውየውን እና ተጠያቂ መሆኑን የሚያመለክት ስኔክቲክ/የነገሩን ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ "ለሞትህ ራስህ ተጠያቂ ነህ" ወይም "ለሞትህ ምክንያት የሆንከው ራስህ ነህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ስኔክቲክ/የነገሩን ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የራስህ አፍ" የሚለው የሚያመለክተው ሰውየውን ራሱን ነው፡፡ "በራስህ ላይ መስክረሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የነገሩን ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ለሳኦልና ለዮናታን የሀዘን እንጉርጉሮ ተቀኘ
ይህ የእንጉርጉሮው ርእስ ነበር
ይህ ለአንባቢው ወደፊት ምን ተደርጎ እንደነበር እንዲያውቅ በዝማሬው ላይ ተጨማሪ የመረጃ ዳራ ሆኖ የተጻፈ ነው፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ) የያሻር መጽሐፍ "ያሻር" የሚለው ቃል ትርጉሙ "ቀጥተኛ/በተጠንቀቅ" ማለት ነው፡፡ "የውጊያ ውሎ" መጽሐፍ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"የአንተ ክብር" የሚለው ሳኦልን ያመለክታል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሃያል" የሚለው ሀረግ ሳኦልን እና ዮናታንን ሁለቱንም ያመለክታል፡፡ ይህ ስማዊ ቅጽል የብዙ ቁጥር ነው፤ "ሃያላኑ" ተብሎ ሊገለጽም ይችላል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ስማዊ ቅጽል የሚሉትን ይመልከቱ)
"ወደቀ" የሚለው ቃል በዚህ ስፍራ "ሞተ" ማለት ነው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ የተደገሙትም የግጥሙ እንጉርጉሮ ክፍል ሆነው ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጌት እና አስቀሎና ከፍልስጥኤማውያን ታላላቅ ከተሞች ሁለቱ ናቸው፡፡ ሳኦልን እና ዮናታንን የገደሉት ፍልስጥኤማውያን ናቸው፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤የተደገሙትም የግጥሙ ክፍል ሆነው ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የሚያመለክተው እንደ ፍልስጥኤማውያን ያሉትን ያህዌን የማይከተሉ ህዝቦችን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት የእርሱን እንጉርጉሮ እንደሚሰሙት አድርጎ በቀጥታ ለ"ጊልቦዓ ተራሮች" ይናገራል፡፡ (አፖስተሮፊ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ንጉሥ ሳኦል በጦርነት የሞተበትን ምድር ይረግማል፣ ይህ የሚያደርገው እግዚአብሔር ለቀባው ነጉሥ ካለው ታላቅ አክብሮት/ውዳሴ የተነሳ ነው
እዚህ ስፍራ "ሃያል" የሚለው የሚያመለክተው ሳኦልን ነው፡፡ ጋሻው የረከሰበት ምክንያት ምድር ላይ በመውደቁ እና የንጉሡ ደም በላዩ ስለፈሰሰበት ነበር፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የሳኦል ጋሻ ከቆዳ የተሰራ ነበር፡፡ ጋሻውን ለመንከባከብ በዘይት ይወለወል ነበር፡፡ "ከእንግዲህ ለሳኦል ጋሻ ማንም ግድ አይለውም"
ሳኦል እና ዮናታን እዚህ ስፍራ ላይ የቀረቡት ብርቱ እና እጅግ ጀግና ተዋጊዎች ሆነው ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የሳኦል ሰይፍ የተገለጸው በገዛ ራሱ መመለስ እንደሚችል ህይወት እንዳለው ነገር ሆኖ ነው፡፡ ባዶውን ከመመለስ ይልቅ፣ የገደላቸውን የሳኦልን ጠላቶች ደም ይዞ ይመጣ ነበር፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ምፀት የሚሉትን ይመልከቱ)
"አልተለያዩም ነበር" የሚለው ሀረግ የዋለው ሁልጊዜም አብረው ነበሩ የሚለውን ለማጉላት ነው፡፡ "በሞት እንኳን አብረው ነበሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ሳኦል እና ዮናታን የተገለጹት ከንስር ፈጣኖች እንደ ነበሩ እና ከአንበሳ ይልቅ ጠንካሮች እንደነበሩ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ማን ምርጥ ልብስና ጌጥ ሰጣችሁ፡፡" እነዚህ ሁለት ሀረጋት፣ ለሴቶቹ ውድ እና የሚስቡ ልብሶች መሰጠታቸውን የሚገልጽ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ በቁጥር 27 ላይ የእስራኤል ምርጥ ተዋጊዎች መሞታቸውን አጉልቶ ለማሳየት ተደግሟል፡፡ "ሀያላኑ ሰዎች በጦርነቱ ሞቱ/ ሀያላኑ እንዴት ወደቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "ሀያል" የሚለው ቃል ብዙ ቁጥርን ሲያመለክት፣ ሳኦልን እና ዮናታንን ብቻ ሳይሆን መላውን የእስራኤል ወታደሮች ሊያመለክት ይችላል፡፡ "ሀያል ጦረኞች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
"ወደቀ" የሚለው ቃል በዚህ ስፍራ "ሞተ" ማለት ነው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ዮናታን በጦርነቱ ውስጥ ሞተ" ወይም "ጠላት ዮናታንን ገደለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ይህንን የግጥሙን ክፍል ለጊልቦዓ ተራሮች በ2ሳሙኤል 1፡21 እንደተናገረው መናገሩን ይቀጥላል፡፡ (አፖስትሮፊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ወንድም" የሚለው ቃል የዋለው በጣም ቅርብ ወዳጅ/ጓደኛ በሚል ስሜት ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ፍቅር" የሚለው ቃል የዋለው በጓደኝነት እና ታማኝነት ስሜት ነው፡፡ ዮናታን ለዳዊት ያለው ታማኝነት አንዲት ሴት ለባሏ እና ለልጇችዋ ካላት ታማኝነት እንኳን የበለጠ ነበር፡፡
"ዳዊት ለሳኦል እና ዮናታን ሞት ካለቀሰ/ካዘነ በኋላ"
በዚህን ጊዜ ዳዊት በጺቅላግ ነበር፡፡ ዳዊት "መውጣት" የሚለውን ሀረግ የተጠቀመው ጺቅላግ ከይሁዳ ይልቅ ከባህር ወለል ዝቅ ብላ ስለምትገኝ ነው፡፡ "ከይሁዳ ከተሞች ወደ አንዲቱ ወጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
በዚህን ጊዜ ዳዊት በጺቅላግ ነበር፡፡ ተራኪው "መውጣት" የሚለውን ሀረግ የተጠቀመው ጺቅላግ ከኬብሮን ይልቅ ከባህር ወለል ዝቅ ብላ ስለምትገኝ ነው፡፡ ዳዊት ከሁለቱ ሚስቶቹ ጋር ወደ ኬብሮን ወጣ፡፡
በዚህ ተምሳሌታዊ ድርጊት፣ በዳዊት ራስ ላይ ዘይት ያፈሰሱት ንጉሥ ሆኖ መመረጡን ለማሳየት ነው፡፡ (ተምሳሌታዊ/ትዕምርታዊ ድርጊት)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የዋለው "ነገድ" በሚል ትርጉም ነው፡፡ "የይሁዳ ነገድ"
ይህ በገለዓድ ግዛት የሚገኝ ከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ከኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች ጋር ተነጋገረ፡፡
ሳኦልን ቀበሩት
እዚህ ስፍራ "እጆች" የሚለው የሚያመለክተው የኢያቢስ ገለዓድን ሰዎች ነው፡፡ "ጠንክሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የነገሩን ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት፣ በዳዊት ራስ ላይ ዘይት ያፈሰሱት ንጉሥ ሆኖ መመረጡን ለማሳየት ነው፡፡ (ምልክታዊ/ትዕምራታዊ ድርጊት)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የዳዊትን ተዕዛዝ መቀበል የተገለጸው እርሱን "መከተል" ተደርጎ ነው፡፡ "የይሁዳ ነገድ ዳዊትን ንጉሣቸው አድርገው ታዘዙት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኝ፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የዋለው "ነገድ" በሚል ትርጉም ነው፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሞቱ የሚለው በትሁት መንገድ የተገለጸበት ነው፡፡ "ሁለቱም ሞቱ" በሚለው ወስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዚያ ምን እንደሆነ/እንደተፈጸመ ለሰዎች ለማስታወስ የተሰጠ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወጣቶቹን ግጥሚያ ተከትሎ የመጣ ታላቅ ጦርነት መሆኑን በሚገባ ለመግለጽ ሊረዳ ይችላል፡፡ "ከዚያ የተቀሩትም ደግሞ መዋጋት ጀመሩ፡፡ በዚያን ቀን እጅግ ጽኑ ውጊያ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ አሳኤል የተነጻጸረው እጅግ ፈጣን ሯጭ ከሆነው እንስሳ ከሚዳቋ ጋር ነው፡፡ "አሳኤል እጅግ ፈጥኖ መሮጥ ይችላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ትንሽ፣ አራት እግር ያለው እና በራሱ ላይ ሁለት ትልልቅ ቀንዶች ያሉት በፍጥነት የሚሮጥ እንስሳ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ዘወር ሳይል" የሚለው የተገለጸው የአቤኔርን ፍለጋ እንዴት በቅርበት እንደተከተለው በአሉታዊ መልኩ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "በሄደበት ሁሉ ተከተለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔን ማሳደድህን አቁም… አቤኔርን ማሳደድህን አቁም"
አቤኔር አሳሄልን የአቤነርን ያህል አደገኛ ሊሆን የማይችልን ሌላ ወጣት ወታደርን እንዲገድል እና እንዲዘርፍ ይጠይቀው ነበር፡፡ እርሱ አሳሄልን ሊገድለው አልፈለገም፡፡ "ከሌላ ወታደር ጋር ተዋግተህ መሳሪያውን ምርኮ አድርገህ ውሰድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ አሳሄልን ስላጋጠመው አደጋ ለማስጠንቀቅ ውሏል፡፡ "ወደ ምድር ማጣበቅ" የሚለው ትሁት በሆነ አገላለጽ "መግደል" ማለት ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ አቤኔር መዋጋት እና አሳኤልን መግደል እንደማይፈልግ አጉልቶ ይገልጻል፣ ለዚህም ምክንያቱ ጉዳዩ አቤኔር ከኢዮአብ ጋር ያለውን ግንኙነት ሊያጠፋ የሚችል መሆኑ ነው፡፡ እዚህ ላይ "ፊቴን ወደ ኢዮአብ አቀናለሁ" የሚለው ኢዮአብን ለማየት እጅግ አፍራለሁ የሚል ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ወንድምህን ኢዮአብን ለማየት እጅግ አፍራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ማለት "ቁም" ወይም "ማሳደድህን አቁም" ማለት ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ስል ያልሆነውን ወይም ምንም ነገር ለመውጋት ያልተበጀ የጦሩ መያዣ ስፍራ ነው፡፡ አቤኔር ይሞክር የነበረው አሳኤል እንዳይከተለው ማድረግ ብቻ እንጂ ሊገድለው አላሰበም የሚል አንድምታ አለው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"አቤኔር ጮኸ"
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ አጉልቶ የሚያሳየው ጦርነቱ እጅግ ለረጅም ጊዜ መቆየቱን ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚያመለክተው ጦርነቱን ነው፡፡ በጦርነቱ ውስጥ የተካሄደው ግድያ የተገለጸው ወታደሮቹን የዱር አውሬ እንደበላቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ሰይፎቻችንን እርስ በእርስ ለመዋጋት እና ለመገዳደል መጠቀማችንን መቀጠል የለብንም" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እንዲሁም ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተራዘመ ጦርነት ለበለጠ መከራ እንደሚዳርግ ኢዮአብ እውቅና እንዲሰጥ ለማስገደድ ውሏል፡፡ እዚህ ስፍራ "መራራ" የሚለው ቃል እጅግ አሰቃቂ የሆነን መከራ ለመግለጽ የዋለዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት/ ነው፡፡ " ይህ ከቀጠለ እጅግ የከፋ ችግር እንደመሆን በሚገባ ታውቃለህ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ኢዮአብ እስራኤላውያን ወገኖቻቸውን መውጋት እንዲያቆም ለማሳመን የታቀደ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "ወንድም" የሚለው ቃል የዋለው የእስራኤል አገር ሰዎችን ለመወከል ነው፡፡ "እስራኤላውያን እርስ በእርሳቸው እንዳይገዳደሉ አሁን ይህንን አቁም!" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በጣም ጠንካራ መሃላ ነው፡፡ "እግዚአብሔር ምስክሬ ነው" ወይም "እግዚአብሔር ያልኩት እውነት መሆኑን ያጸናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
አቤኔር ለኢዮአብ በጥበብ ካልመለሰለት፣ ይህ መላምታዊ ሃሳብ ሊሆን የሚችለውን ነገር ያስረዳል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
መለከቶች ሩቅ ስፍራ ለሚገኙ ወታደሮች ትዕዛዝ ለማስተላለፍ ያገለግሉ ነበር፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚለው ቃል የሚያመለክተው እስራኤላውያን ወታደሮችን ነው፡፡ "እስራኤላውያን ወታደርችን ማሳደድ አልቀጠሉም" (ስኔክቲክ/የነገሩን ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከብንያም 360 ሰዎች አቤኔርን የተከተሉ" አቤኔር አልሞተም
"ሶስት መቶ ስልሳ ወንዶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ "ከብንያም ነገድ" ማለት ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የአሣሄልን በድን ይዘው ሄዱ"
"በማግስቱ ንጋት ላይ ኬብሮን ደረሱ"
እዚህ ስፍራ የዋለው በታሪኩ ፍሰት ላይ መቆሚያ ለማድረግ ነው፡፡ በዚህ ስፍራ ሳሙኤል በዳዊት እና በሳኦል ደጋፊዎች መካከል ስለ ተደረገው ጦርነት መረጃ ይሰጣል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው ቃል የዋለው "ደጋፊዎች" ለማለት ነው፡፡ እየበረታ እና ይበልጥ እየበረታ ሄደ ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ዳዊትን የሚደግፉት ሰዎች ጨመረ ማለት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር የሳኦልን ቤተሰብ የሚደግፉት ሰዎች ቀነሰ ማለት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የዳዊት ሚስቶች ስድሰት ወንድ ልጆችን ወለዱ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የዳዊት ልጆች የቁጥር ቅደም ተከተል ነው፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሴቶች ስሞች ናቸው፡፡ እነዚህ የዳዊት ሚስቶች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የዳዊት ልጆች የቁጥር ቅደም ተከተል ነው፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የዳዊት ወንድ ልጆች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የዳዊት ሚስቶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዳዊት ደጋፊዎች እና በሳኦል ቤት ትግል ታሪክ አካሄድ አዲስ ትዕይንትን ያስተዋውቃል፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከሳኦል ቤት እና ደጋፊዎች መሃል ከሳኦል ሞት በኋላ ማን ርስቱን መቆጣጠር ይገባኛል እንደሚል የሚያመለክት ነው
ይህ የዳዊትን ደጋፊዎች የሚያመለክት ነው፡፡
የአቤኔር በሳኦል ቤት ላይ ሃይሉን እየጨመረ መሄድ የተገለጸው፣ ልክ በአካል ጠንካራ እየሆነ እንደመጣ ተደርጎ ነው፡፡ "አቤኔር በሳኦል ቤት እና ደጋፊዎች ላይ የበለጠ ሃይል አገኘ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሴቶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፤ የሳኦል ልጅ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያቡስቴ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው እንደ ንጉሥ ራሱን የቆጠረውን አቤኔርን ለመገሰጽ ነበር፡፡ "ከአባቴ ቁባት ጋር ለመተኛት መብት የለህም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለወሲባዊ ግንኙነት ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት/ ነው፡፡
አበኔር ስለ ራሱ፣ እስራኤላውያን ለመገበው ታማኝ ነው ብለው እንደሚቆጥሩት ውሻ ሁሉ እርሱ የውሻ ራስ ተደርጎ እንደተቆጠረ ይናገራል፡፡ እዚህ ስፍራ "ለይሁዳ መሆን" የሚለው የሚያመለክተው አቤኔር ዳዊት ለሚገኝበት ለይሁዳ እንጂ ለሳኦል ቤት አለመቆጠሩን ነው፡፡ "እኔ ክጄ ለይሁዳ ሆንኩን?" ወይም "እኔ ለዳዊት የምሰራ ከሃዲ አይደለሁም!" (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚወክለው ለማሸነፍ ያለን አቅም ነው፡፡ "በዳዊት መሸነፍ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
አበኔር ይህንን ጥያቄ የሚያነሳው ኢያቡስቴን ለመገሰጽ ነው፡፡ አቤኔር በእርግጥ ከሪጽፋ ጋር ስለ መተኛቱ ወይም በሃሰት ስለመወንጀሉ ግልጽ የሆነ ነገር የለም፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጔሜዎች እነዚህ ናቸው፡ 1) አበኔር ጥፋተኛ የሚሆነው፡ "ከዚህች ሴት ጋር በመተኛቴ ልትበሳጭ አይገባህም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው ወይም 2) አበኔር ጥፋተኛ የማይሆነው፡ "ከዚህች ሴት ጋር ተኝተሃል ብለህ ልታስብ አይገባህም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚያን ዘመን የዚህ አይነት መሃላ ነበር፡፡ አበኔር መሃላውን ካልጠበቀ እግዚአብሔር እጅግ አድርጎ እንዲፈርድበት ይጠይቃል፡፡ የእናንተ ቋንቋ መሃላን የሚገልጽበት መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡ "እኔ ይህ ካላደረግኩ እግዚአብሔር እንዲህ ይቅጣኝ " በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የሚያመለክተው የሳኦልን ቤት እና ከሳኦል ሞት በኋላ በህይወት የተረፉትን ነው፡፡ "የሳኦል ቤትና ደጋፊዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ ሀረግ የዳዊትን የንጉሥነት ስልጣን ያመለክታል
አንዳንድ ቅጂዎች "በኬብሮን በነበረበት ጊዜ" የሚል ይጨምራሉ፣ ሌሎቹ ግን ይህን አይጨምሩም፡፡ በእናንተ ብሔራዊ ቅጂ ውስጥ ካለ ይህንን መጨመር ሊኖርባችሁ ይችላል፡፡ (የቅጂ ልዩነቶች የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ጥያቄ የመጀመሪያው ጽሁፍ ግልጽ አይደለም፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) አቤኔር ምድሪቱን ለዳዊት ለመስጠት ሃይል አለው፡፡ "ይህ ምድር የእኔ ነው!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) ዳዊት ምድሪቱን ለመግዛት በእግዚአብሔር የተመረጠ ነው፡ "ምድሪቱ በትክክል የአንተ ናት!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚወክለው አበኔር ለዳዊት ያቀረበለትን እርዳታ ነው፡፡ "እኔ እረዳሃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት አቤኔርን የሚገኛኝበትን ሁኔታ ገልጽዋል፡፡ እዚህ ስፍራ "ፊት" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራሱን ዳዊትን ነው፡፡ "በመጀመሪያ ሚልኮልን ወደ እኔ ካላመጣሃት በስተቀር ልታየኝ አትችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሳኦል ሴት ልጅ ስም ነው፡፡የዳዊት የመጀመሪያ ሚስቱ ነበረች፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሚልኮልን ለማግባት ሳኦል ይፈቅድለት ዘንድ ዳዊት የገደላቸውን ሰዎች ቁጥር ይወክላል፡፡ እነዚህ ሰዎች እዚህ ስፍራ የተቆጠሩት በ"ሸለፈቶቻቸው" ነው፡፡ "ሸለፈት" የወንድን መራቢያ ብልት የሚሸፍን የቆዳ እጥፋት ነው፡፡ (ቁጥሮች እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ፈልጢኤል የሚልኮል ሁለተኛ ባሏ ነበር፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአንድ መንደር ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ስለዚህ አሁን ዳዊትን ንጉሣችሁ አድርጉት"
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚያመለክተው ዳዊት ፍልስጥኤማውያንን ለማሸነፍ ያለውን ሃይል ነው፡፡ "እኔ ባርያዬን ዳዊትን አበረታዋለሁ ደግሞም" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚያመለክተው ፍልስጥኤማውያን በእስራኤላውያን ላይ ያላቸውን ሃይል ነው፡፡ "የፍልስጥኤማውያን ሃይል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚያመለክተው በእስራኤላውያን ላይ ያለን ሃይል ነው፡፡ "የጠላቶቻቸው ሁሉ ሃይል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሃሳቦች፣ የእስራኤል አንድ ነገድ የነበሩትን የብንያምን ትውልድ ያመለክታሉ፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ከአቤኔር ጋር የመጡ ወንዶች ቁጥር፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ "መላው የእስራኤል አገር" ማለት ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በወዳጅነት ተለያዩ፡፡ ዳዊት በአበኔር አልተበሳጨም፡፡
እነዚህ ከጠላት የተወሰዱ ነገሮች ናቸው
አበኔርወደ ቤት ለመመለስ ተነስቶ ነበር
"የሆነ ሰው ለኢዮአብ ነገረው"
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ የሳኦል ቅድም አያት ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮአብ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው አበኔርን በሰላም በማሰናበቱ ዳዊትን ለመገሰጽ ነው፡፡ "ይህን ማድረግ አልነበረብህም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮአብ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው ዳዊት አበኔር እንዲያመልጥ በመተዉ ለመገሰጽ ነው፡፡ ይህ በአረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አበኔር እዚህ ነበር አንተ አሰናበትከው!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮአብ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው አበኔር በዳዊት ላይ እያሴረ እንደሆነ ሊያሳምነው ነው፡፡ "አንተ በእርግጥ አታውቅምን… የምታደርገውን ነገር ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሴይር" የውሃ ጉድጓዱ የሚገንበት ስፍራ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው በኬብሮን በከተማይቱ ቅጥር ካሉት በሮች አንዱን ነው፡፡በዩዲቢ ትርጉም ውስጥ እንደተመለከተው የከተማ በሮች የተገነቡት በከተማይቱ ቅጥር እንደሚገኙ ግንቦች ክፍል ሆነው ነው፡፡ በመተላለፊያ መንገዶቹ አጠገብ ወደ እንግዶች መቀበያ እና ንግድ እንዲሁም የፍትህ ስርአቶች ወደ ሚካሄዱባቸው ክፍሎች የሚወስዱ በሮች ይገኛሉ፡፡ ኢዮአብ አበኔርን የገደለው ምናልባት ከእነዚህ ክፍሎች በአንደኛው ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ደም" የሚለው ቃል የተያያዘው ከአሣኤል ሞት ጋር ነው፡፡ "የአሣኤል ሞት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ወንድ የሆነ ሰው ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ደም" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የአበኔርን ሞት ነው፡፡ ተመሳሳዩን ሀረግ በ2ሳሙኤል3፡27 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ "የአበኔር ሞት" ወይም "የአበኔር መገደል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ሀረግ ትርጉም የጥፋቱ ውጤት በኢዮአብ እና በቤቱ ላይ አንዳች ከባድ ነገር እንደሚናድባቸው ያህል ይድረስ ማለት ነው፡፡ "ሁልጊዜ ለኢዮአብ እና ለአባቱ ቤት የመከራ ምክንያት ይሁንባቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ትውልዶች የሚለውን ነው፡፡ "የኢዮአብ አባት ትውልዶች ሁሉ) በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ድርብ አሉታ የሚያጎላው ሁሌም የተዘረዘሩት ችግሮች የሚገጥመው ሰው የማይታጣ መሆኑን ነው፡፡ "ሁሌም በዚያ ይህ ይሁን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው በሃይል የሆነ ሞትን ነው፡፡ "በሃይል ይሞታሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ይራቡ"
እነዚህ ሀዘናቸውን እና ትካዜያቸውን ለመግለጽ ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊቶች ነበሩ፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊቶች)
"አለቀሰ" እና "ጮኾ አለቀሰ" የሚሉት ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ደግሞም ዳዊት ምን ያህል ለአበኔር እንዳዘነ ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የዋለው ሞቱ አግባብ የሌለው መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "አበኔር በውርደት መሞት አልነበረበትም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ሃሳብን ይገልጻሉ፡፡ በአንድ ዐረፍተ ነገር ውስጥ ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡ "በማናቸውም መንገድ በእስርቤት ያለህ ወንጀለኛ አልነበርክም" ወይም "ሙሉ ለሙሉ ከስህተት ንጹህ ነበርክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም እጆችህን አላሰረም ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም እግሮችህን በሰንሰለት አላሰረም ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ፍትህ አልባ የሆኑ ሰዎችን ወይም ክፉዎችን ነው፡፡ "ክፉ ሰዎች"በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ይሁን ተብሎ የተደረገ ማጋነን የዋለው የእስራኤል ህዝብ ዳዊትን በሀዘኑ ሊያጽናኑት መፈለጋቸውን ለማሳየት ነው፡፡ "ብዙ ህዝብ መጣ" በሚለው ውሰጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያያት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በዚያ ዘመን የነበረ የመሃላ አይነት ነው፡፡ ዳዊት እግዚአብሔርን ፀሐይ ከመጥለቋ አስቀድሞ አንዳች ነገር ቢቀምስ በጽኑ እንዲቀጣው ይጠይቃል፡፡ የእናንተ ቋንቋ መሃላን የሚያደርግበት መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡ "እንዲህ ባደርግ እግዚአብሔር እንዲቀጣኝ እጠይቃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የዋለው ዳዊት ምን ያህል አበኔርን እንደሚያከብረው ለማሳየት ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "ወደቀ" የሚለው ቃል "ሞተ" ሚለውን የሚገልጽ ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት/ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ዛሬ አንድ ታላቅ ልዑል በኢየሩሳሌም መሞቱ በእርግጥ እውነት ነው!" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ሁለቱም የሚያመለክቱት አበኔርን ነው፡፡ "ታላቅ ልዑል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሄንዲየዲስ/ ሁለት በ ‘እና' የሚገናኙ ቃላት አንድን ጥልቅ ሃሳብ የሚገልጹበት ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እንደ- እንስሳ
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ሀረግ "እጆቹ" የሚለው የሚወከወለው ኢያቡሰቴን ነው፡፡ "ኢያቡስቴ ደካማ ሆነ" ወይም "ኢያቡስቴ አቅሙን በሙሉ አጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዓና እና ሬካብ የተባሉ ሰዎችን ወደ ታሪኩ ያስተዋውቃል፡፡ (አዲስ እና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ላይ ጸሐፊው ስለ ብኤሮት ለአንባቢ የመረጃ ዳራ ይሰጣል፡፡ የብኤሮት ግዛት የብንያም ነገድ ምድር ክፍል ነበር፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ዋናውን ታሪክ ቆም አድርጎ በኢያቡስቴ በኩል ሳይሆን በዮናታን በኩል የሳኦል ትውልድ ስለሆነው ስለ ሜምፊቦስቴ የመረጃ ዳራ ይሰጣል፡፡ ሜምፊቦስቴ ቆየት ብሎ በመጽሐፉ ውስጥ ትልቅ ገጸ ባህሪ ይሆናል፡፡ (የመረጃ ዳራ እና አዲስ እና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ "መራመድ የማይችል" ማለት ነው፡፡
ይህ አባቱ በሞተ ጊዜ የዮናታን ልጅ ዕድሜ ነበር፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ስለ ሞታቸው የተነገረውን ወሬ ነው
ትንሽ ልጅን ለመንከባከብ የምትቀጠር ሴት ወይም ልጃገረድ
ይህ ሜምፊቦስቴ እንዴት እንደተጎዳ እና መራመድ የማይችል እንደሆነ ይገልጻል፡፡
ይህ የሳኦል የልጅ ልጅ፣ የዮናታን ወጣት ወንድ ልጅ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ታሪኩ በ2፡ሳሙኤል4፡2 ላይ ወደሚገኘው የበዓን እና ሬካብ ድርጊቶች ይመለሳል፡፡
የቀኑ እኩሌታ፣ ቀኑ ሞቃት በሚሆንበት ክፍለ ጊዜ
"ገለባውን ከስንዴው መለየት"
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር "ሊገድልህ ይፈልግ ነበር" ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዳዊት ሊያደርግ ከሚችላቸው ጠንካራ መሃላዎች አንዱ ነው፣ያህዌ ምስክሬ ነው እንደሚለው፡፡ "በያህዌ እምላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ህይወት" የሚለው የሚያመለክተው ራሱን ዳዊትን ነው፡፡ይህ ማለት ያህዌ ዳዊትን በህይወት ጠብቆታል ማለት ነው፡፡ "እኔን ያዳነኝ" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ የዋለው ሰዎቹ በቸልታ የማይታለፍ ከባድ ወንጀል መፈጸማቸውን ለማሳየት ነው፡፡ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እናንተ ይበልጥ ጥፋተኞች ናችሁ! ከእጃችሁ ደሙን መፈለግ እና እናንተን ከዚህ ምድር ማስወገድ የእኔ ሃላፊነት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ደሙን" የሚለው ሀረግ የኢያቡስቴን ህይወት ይወክላል፡፡ እዚህ ስፍራ "ከእጃችሁ" የሚለው የሚወክለው በ 2 ሳሙኤል 4፡5 የገቡትን ከብኤሮት የሆነው የሬሞን ልጆች ሬካብን እና በዓናን ነው፡፡ "በኢያቡስቴ ሞት ተጠያቂ አደርጌ እይዛችኋለሁ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ኢያቡስቴን ለማክበር የተደረገ ምልክታዊ ድርጊት ነበር፡፡ ይህ ተብራርቶ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጭንቅላቱን በመቃብር በመቅበር ኢያቡስቴን አከበሩት" (ምልክታዊ ድርጊት እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ "ዘመድ" ማለት ነው፡፡ "እኛ ከአንተ ጋር የተዛመድን ነን" ወይም "እኛ ከአንድ ቤተሰብ ነን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ታሪካዊ መረጃ ነው፡፡ ሳኦል ከዳዊት አስቀድሞ ንጉሣቸው ነበር፡፡ (ታሪካዊ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጋት/አንቀጾች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ደግሞም ያህዌ ዳዊትን ለንጉሥነት እንደመረጠው አጉልተው ይገልጻሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ በህዝብ ላይ መግዛት የሚለው የተገለጸው ለእነርሱ እረኛ መሆን በሚል ነው፡፡ "ለህዝብ ለእስራኤል ጥበቃ ታደርጋለህ" ወይም "ህዝቤን እስራኤልን ትመራለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"መቀባት" እግዚአብሔር ዳዊትን ንጉሥ አድርጎ እንደመረጠው እውቅና መስጠታቸውን የሚገልጽ ምልክታዊ ድርጊት ነው፡፡ (ምልክታዊ/ትዕምርታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት እና የእስራኤል ሰራዊት ኢያሩሳሌምን አጠቁ
ይህ በአዎንታዊ ዐረፍተ ነገር መገለጽ ይችላል፡፡ "ወደዚህ ብትመጡ፣ እናንተን ዕውራን እና ሽባዎች እንኳን ሊመልሷችሁ ይችላሉ"
እዚህ ስፍራ "ዕውራን" እና "ሽባዎች" የሚሉት ስማዊ ቅጽሎች ናቸው፡፡ "ማየት የማይችሉ ሰዎች እና መራመድ የማይችሉ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት የሚነጋገረው ከወታደሮቹ ጋር ነበር፡፡ "ዳዊት ለወታደሮቹ እንዲህ አለ፣ ‘የኢያቡስን ሰዎች ማስወጣት የሚፈልግ"
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1)ይህ የሚያመለክተው በእርግጥ ሽባ እና ዐይነ ስውር የሆኑትን ወይም 2)በኢየሩሳሌም ከተማ የሚኖሩ ኢያቡሳውያን ሁሉም ደካማ እና ስንኩላን የሆኑ ያህል የሚቆጥር ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ዘይቤ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
በእንጨት የሚሰሩ
በድንጋይ ወይም በጡብ የሚሰሩ
እነዚህ የዳዊት ወንዶች ልጆች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ብዙ ወንዶች እና ሴቶች ልጆች ነበሩት" ወይም "ብዙ ወንዶች እና ሴቶች ልጆችን ወለዱለት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሚስቶቹ ለእርሱ የወለዱለት" ወይም "እርሱ ነበረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እስራኤል ዳዊትን ንጉሥ አድርጎ ቀብቶት ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሁሉም" የሚለው የፍልስጥኤም ሰራዊትን በአጠቃላይ ለማለት ነው፡፡ "የፍልስጥኤም ሰራዊት እርሱን ለመፈለግ ወጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ስፍራ ዳዊት ያህዌ የሰጠውን ድል የሚገልጸው፣ የጎርፍ ውሃ በዙሪያው የሚገኘውን ስፍራ እንደሚያጥለቀልቅ እና ምድሩን እንደሚሸፍን ደግሞም ጥፋት እንደሚያደርስ አይነት አድርጎ ነው፡፡ "ጎርፍ ምድርን እንደሚያጥለቀልቅ ያህዌ ጠላቶቼን አፈራረሳቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነርሱ "ተመለሱ" የተባለበት ምክንያት ፍልስጥኤማውያን የሚኖሩት ከዳዊት ጠንካራ ይዞታ ዝቅ ባለ ስፍራ ስለሆነ ነው፡፡
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በለሳም" አዛፍ አይነት ነው፣ "እንጨቶች" የሚለው በአንድነት የበቀሉ የበለሳም ዛፎችን ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በ 2ሳሙኤል 5፡23 ላይ ያህዌ ለዳዊት መስጠት የጀመረው ትዕዛዝ ቀጣይ ክፈል ነው፡፡ በዚህ ስፍራ ያህዌ ስለ ራሱ በሶስተኛ መደብ ይናገራል፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ነፋስ በቅጠሎች መሃል ሲያልፍ እንደሚያሰማው አይነት የሰልፈኛ ድምጽ ስለ መስማት ነው፡፡ "ነፋስ በበለሳም ዛፎች አናት ላይ ሰልፈኞች እንደሚያሰሙት ድምጽ ሲነፍስ" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይምልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል የታሪኩን አዲስ ክፍል ያመለክታል
ይህ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/የእስራኤልን ሰራዊት ይወክላል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"30,000" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ታቦቱን ወደ ኢየሩሳሌም እንደሚወስዱ ተጠቁሟል፡፡ "ይሁዳ ውስጥ ከምትገኘው በኣላ የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ ኢየሩሳሌም ለመውሰድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሩሳሌም ከሞላ ጎደል ከሁሉም ሌሎች የእስራኤል ስፍራዎች ከፍ ያለች ናት፣ ስለዚህ ለእስራኤላውያን ወደ ኢየሩሳሌም እንውጣ ወይም ከእርሷ እንውረድ ማለት የተለመደ ነበር፡፡
"ማምጣት" የሚለው ቃል "መውሰድ" ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ (መሄድ እና መምጣት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የያህዌ ስም በታቦቱ ላይ ተጽፎ ነበር
ኪሩብ በቃል ኪዳኑ ታቦት መክደኛ ላይ የሚገኙ መሆናቸውን ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ የመጸሐፍ ቅዱስ ጸሐፍት ብዙውን ጊዜ የቃል ኪዳኑ ታቦት፣ በላይ በሰማይ በዙፋኑ የተቀመጠው የያህዌ እግሮች ማረፊያ እንደሆነ አድርገው ይናገራሉ፡፡ "በቃል ኪዳኑ ታቦት ከኪሩብ በላይ በዙፋኑ የተቀመጠው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በዙፋን ላይ መቀመጥ
ዳዊት እና የእስራኤል ህዝብ ሰራዊት የቃል ኪዳኑን ታቦት አመጡ/አንቀሳቀሱ
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚወክለው የእስራኤልን ህዝብ ነው፡፡ "ከእርሱ ጋር የነበሩ ሌሎች እስራኤላውያን ሁሉ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ታምቡሪኒ ከአናቱ ከበሮ የሚመስል በዙሪያው ቁርጥራጭ ብረታ ብረት ያሉት ሲመታ ወይም ሲያርገፈግፉት ሙዚቃዊ ድምጽ የሚሰጥ መሳሪያ ነው፡፡ (ያልታወቁትን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
በሽፋን ውስጥ የሚገኝና ጠጣር የሆኑ ነገሮች በውስጡ የያዘ ሲርገፈገፍ ዜማዊ ድምጽ የሚሰጥ የሙዚቃ መሳሪያ፡፡ (ያልታወቁትን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለት ስስ፣ ክብ የብረት ሳህን መሰል የሙዚቃ መሳሪያ ሲሆን ሲጋጭ ከፍ ያለ ሙዚቃዊ ድምጽ ይሰጣል
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የያህዌ ቁጣ" የተገለጸው እሳት እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ማንም ታቦቱን እንዳይነካ አዝዞ ስለነበር ዖዛ ታቦቱን መንካቱ ኃጢአት ሆኖበት ነበር፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ ተርጓሚ " ‘የዖዛ ስብራት' የሚለው ስም ‘የዖዛ ቅጣት' ማለት ነው" የሚል የግርጌ ማስታወሻ ሊጨምርበት ይችላል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ይህ እስከተጻፈበት ጊዜ ድረስ ማለት እንጂ እሰከ አሁን እስከ ሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን ድረስ ማለት አይደለም፡፡
ዳዊት ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት ታቦቱን ወደ ኢየሩሳሌም ለማምጣት መፍራቱን ለማጉላት ነው፡፡ "የያህዌን ታቦት ከእኔ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም ይዤ ለመምጣት እጅግ ፈርቻለሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እርሱ" የሚለው የሚያመለክተው የጌቱን አቢዳራን ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል የታሪኩን አዲስ ክፍል ይጀምራል
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች ለንጉሥ ዳዊት ነገሩት" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የሚወክለው ቤተሰብን ነው፡፡ "አቢዳራ እና ቤተሰቡ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሩሳሌም በእስራኤል ከሚገኙ ከሞላጎደል ከሌሎቹ ሁሉም ስፍራዎች ይልቅ ከፍ ያለች ነበረች፣ ስለዚህም ለእስራኤላውያን ወደ ኢየሩሳሌም መውጣት እና ከእርሷ መውረድ ብሎ መናገር የተለመደ ነገር ነበር፡፡ "የእግዚአብሔርን ታቦት አመጣ" ወይም "የእግዚአብሔርን ታቦት ወሰደ"
"አመጣ" የሚለው ቃል "ወሰደ" ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ (መሄድ እና መምጣት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ መጨፈር በደስታ ያህዌን የማምለክ ሁኔታ ነበር
ከቃጫ ተክል ከሚገኝ ላይነን የተሰራ ልብስ
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የሚወከወለው የእስራኤልን ሰዎች ነው፡፡ "ከእርሱ ጋር የነበሩ ሌሎች እስራኤላውያን ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አሁን" የሚለው ቃል በታሪኩ ፍሰት ምልክት ያደርጋል፡፡ እዚህ ስፍራ ተራኪው ስለ ሜልኮል መረጃ ይሰጣል
ሜልኮል የንጉሥ ሳኦል ልጅ እና የዳዊት የመጀመሪያ ሚስቱ ነበረች፡፡ በ2ሳሙኤል 3፡13 ይህ ስም እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚለው የሚወክለው አስተሳሰብን ወይም ስሜትን ነው፡፡ "በማንቋሸሽ አየችው" ወይም "አፌዘችበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ለ ያህዌ"
በ "ሰራዊት ጌታ በያህዌ ስም" መባረክ ማለት በያህዌ ሃይል እና ስልጣን ወይም የእርሱ ተወካይ ሆኖ መባረክ ማለት ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ጣፋጭ ከደረቅ ወይን የተሰራ ዳቦ
እዚህ ስፍራ "መምጣት" የሚለው "መሄድ" ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ (መሄድ እና መምጣት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ምፀታዊ አነጋገር ነው፡፡ ሚልኮል ተቃራኒውን ማለቷ ነበር፣ ዳዊት ያደረገው የሚያስከብረውን ነገር ነው ብላ አላመነችም፡፡ ሜልኮል ንጉሥ ዳዊት ሲጨፍር የታየበትን አለባበስ እና ባህሪይ የተናገረችው በማቃለል ነበር፡፡ (ምፀት ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የባሪያ ልጃገረዶች ዐይኖች" የሚወክለው ባሪያ ልጃገረዶችን ነው፡፡ "በባሪያ ልጃገረዶች ፊት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ሜልኮል ዳዊትን ያነጻጸረችው ከባለጌ እና ሞኝ ሰዎች ጋር ነው
እዚህ ስፍራ "የአንቺ" የሚለው የሚያመለክተው ሜልኮልን ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ቃል መልኮች ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የያህዌ ህዝብ" እና "እስራኤል" የሚሉት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ምጸታዊ እየሆነ ነው፤ በቃላት ከተናገረው ተቃራኒውን እየገለጸ ነው፡፡ በእርግጥ ያደረገው ነገር የሚያወርድ ነገር ነው ብሎ አይምንም ወይም ወደፊትም ወራዳ ተግባር አደርጋለሁ እያለ አይደለም፡፡ (ምፀት ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "በራሴ ዐይኖች ፊት" የሚለው የሚወክለው አንድ ሰው ስለ አንድ ነገር ስፍራ የሚሰጠውን ወይም የሚያስበውን ነው፡፡ "ራሴን ዝቅ አደርጋለሁ" ወይም "ራሴን ሞኝ እንደሆነ ሰው እቆጥራለሁ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንቺ ያልሻቸው ባሪያ ልጃገረዶች ያከብሩኛል" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንድም ልጅ ለመውለድ አልቻለችም ነበር"
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው የታሪኩን አዲስ ጅማሬ ለማመልከት ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህን ለማድረግ መንገድ ካለው፣ እዚህ ስፍራ ያንን ማድረግ ትችላላችሁ፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከከበቡት ጠላቶቹ ሁሉ አሳረፈው" እዚህ ስፍራ "እረፍት" የሚለው ረቂቅ ስም ነው፡፡ "የጠላት ወገን እስራኤልን ማትቃቱን እንዲያቆም አደረገ!" (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ዝግባ በጥንካሬው የሚታወቅ የዛፍ አይነት ነው፡፡ በባህላችሁ እኩል የሆነ አይነት ዛፍ ካለ፣ ያንን ስም መጠቀም ትችላላችሁ፣ ካልሆነ ይህንን ለውጣችሁ መጠቀም ትችላላችሁ፡፡ "እኔ በጠንካራ፣ ቋሚነት ያለው ቤት ውስጥ እኖራለሁ" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ድንኳኖች ጊዜያዊ መኖሪያ ናቸው፡፡ በባህላችሁ ድንኳን ከሌለ፣ ይህንን የተለየ ቃል ልተሰጡት ትችላላችሁ፡፡ "የእግዚአብሔር ታቦት በጊዜያዊ ስፍራ ይኖራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ"የሚለው የሚወክለው አዕምሮን ነው፡፡ "ማድረግ ያለብህን አድርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ከአንተ ጋር" የሚለው እግዚአብሔር ዳዊትን እየረዳው እና እየባረከው ነው ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የያህዌ ቃል ወደ.. መጣ" የሚለው ፈሊጥ የዋለው ከእግዚአብሔር ዘንድ ልዩ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ "ያህዌ ለናታን መልዕክት ሰጠው፡፡ እንዲህም አለው፣ ‘ሂድ' ወይም "ያህዌ ለናታን ይህንን መልዕክት ተናገረው፡ ‘ሂድ" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ ይዟል፡፡ ቀጥተኛ ባልሆነ ጥቅስ መተገረጎሙ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ "እንዲህ በለው፣ ‘ሂድና ዳዊትን እኔ የምናርበትን ቤት እሰራለሁ ብሎ ያስብ እንደሆነ ጠይቀው፡፡" (በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅሶች የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት ዳዊት የያህዌን ቤት የሚገነባው እርሱ አለመሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ምልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንተ ለእኔ ቤት አትሰራልኝም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የመለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" ማለት ቤተመቅደስ ማለት ነው፡፡ በ2 ሳሙኤል 7፡11 ላይ ያህዌ እንዲህ እርሱ ለዳዊት ቤት እገነባለታለሁ ይላል፡፡ በዚያ ስፍራ "ቤት" የሚለው ቤተሰብን ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ሁለትንም ቃላት መግለጽ የሚችል ቃል ካለው በዚህ ስፍራ እና በ2 ሳሙኤል 7፡11 ላይ ተጠቀሙበት፡፡
ይህ በጥያቄ ውስጥ ጥያቄ ይዟል፡፡ ቀጥተኛው ጥቅስ ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅስ ተደርጎ መጻፍ ይችላል፡፡ "እስራኤልን እንዲመራ ከቀባሁት መሪ ውስጥ የትኛውን መሪ ለምን የዝግባ ቤት አልሰራህልኝም ስል የጠየቅኩት አለን?" (በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅሶች የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ በፍጹም የትኛውንም የእስራኤል መሪ ቤት እንዲሰራለት እንዳልጠየቀ ትኩረት ለመስጠት ይህንን ጥያቄ ተጠቅሟል፡፡ "ለየትኛውም የእስራኤል መሪ በፍጹም ምንም ነገር አላልኩም" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል ህዝብ መሪዎች የተገለጹት እረኞች እንደሆኑ እና ህዝቡ ደግሞ የተገለጸው በግ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ መሪዎቹን ይህንን ጥያቄ ጠይቋቸው ቢሆን ኖሮ፣ የጥድ ቤት ስላልሰሩለት የሚገስጽ ጥያቄ ይጠቀም ነበር፡፡ ነገር ግን፣ ያህዌ አስቀድሞ ይህንን ጥያቄ እንዳልጠየቃቸው ተናግሯል፡፡ "የጥድ ቤት ልትሰሩልኝ ይገባል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ቃል ኪዳኑን ለንጉሥ ዳዊት በነብዩ ናታን በኩል ይገልጥለታል፡፡
ይህ "በዚህን ጊዜ" ማለት አይደለም፣ ነገር ግን ለቀጣዩ ጠቃሚ ነጥብ ትኩረት ለመስጠት ውሏል፡፡
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ ይዟል፡፡ ቀጥተኛ የሆነውን ጥቅስ በዩዲቢ ውስጥ እንደሚገኘው ቀጥተኛ ባልሆነ ጥቅስ መተገረጎሙ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ "ለባሪያዩ ለዳዊት እኔ እንዳነሳሁት… ስሙን ከፍ ታላቅ እንዳደረግኩት፣ በምድር ላይ ስማቸው ታላቅ እንደሆኑት ታላላቆች እንዳደረኩት ንገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅሶች የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ለነብዩ ናታን አሁንም ለዳዊት መናገር ያለበትን እየነገረው ነው
የዳዊት የእረኝነት ስራ የተገለጸው በጎቹን በሚጠብቅበት ስፍራ ነው፡፡ "እረኛ ከነበርክበት ስፍራ አነሳሁህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ከአንተ ጋር" የሚለው ያህዌ ዳዊትን ረድቶታል ደግሞም ባርኮታል ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የያህዌ የዳዊትን ጠላቶች መደምሰስ የተገለጸው፣ አንድ ሰው የልብስ ቁራጭን እንደሚቆርጥ ወይም ከዛፍ ላይ ቅርንጫፉን እንደሚቆርጥ ያህዌ የዳዊትን ጠላቶች እንደቆረጣቸው ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚለው የሚወክለው ክብርን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ታላላቆች" የሚለው ሀረግ ዝነኛ ሰዎች ማለት ነው፡፡
ያህዌ በነቢዩ ናታን በኩል ለንጉሥ ዳዊት ቃል ኪዳኑን መግለጹን ቀጠለ
"እኔ ቦታ እመርጣለሁ"
ያህዌ ህዝቡን በምድሪቱ በቋሚነት ማኖሩ እና ጥበቃው የተገለጸው በምድሪቱ እንደሚተክላቸው ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድርጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም ከእንግዲህ አያስጨንቃቸውም" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከጊዜው አንስቶ"
የእስራኤል ህዝብ ወደ ከነዓን ምድር ከገባ በኋላ እና የሚገዛቸው ንጉሥ ከማግኘታቸው በፊት፣ እግዚአብሔር "ዳኞች/ፈራጆች" ተብለው የሚጠሩ መሪዎችን በችግራቸው ጊዜ እንዲመሯቸው ይሾምላቸው ነበር፡፡
በስልጣን መሆን የተገለጸው በአንድ ሰው ላይ የበላይ መሆን ተብሎ ነው፡፡ "ህዝቤን እስራኤልን እንዲመሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በ 2ሳሙኤል 7፡8-9 ቀጥተኛውን ጥቅስ፣ ቀጥተኛ ባልሆነ ጥቅስ ተርጉማችሁ ከሆነ፤ እዚህ ስፍራ "አንተ" የሚለውን "እርሱ" ወይም "የእርሱ" ብላችሁ መተርጎም ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ "አሁን ከጠላቶቹ ሁሉ አሳርፈዋለሁ… ቤት እንደምሰራለት በእርግጥ እነግረዋለሁ" (በጥቅስ ውስጥ የሚገኝ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ ጥቅሶች)
"ከጠላቶቻችሁ ሁሉ እጠብቃችኋለሁ" እዚህ ስፍራ "እረፍት" የሚለው ረቂቅ ስም ነው፡፡ "ጠላቶቻችሁ ሁሉ እንንተን ማጥቃት እንዲያቆሙ አደርጋለሁ" (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚያመለክተው የዳዊት ትውልዶች የእስራኤል መሪ ሆነው እንደሚቀጥሉ ነው፡፡ በ 2ሳሙኤል 7፡4 ያህዌ ዳዊትን እርሱ የያህዌ ቤትን የሚሰራ መሆኑን ይጠይቀዋል፡፡ በዚያ ስፍራ "ቤት" የሚለው ቃል የሚወከወለው ቤተመቅደስን ነው፡፡ ቋንቋችሁ ሁለቱንም ሃሳቦች የሚገለጽ ቃል ካለው በዚህ ስፍራ እና በ 2ሳሙኤል 7፡4 ላይ ተጠቀሙበት፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በነቢዩ ናታን በኩል ለንጉሥ ዳዊት ቃል ኪዳኑን መግለጹን ቀጠለ
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው የተጣመሩት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ሁለቱም አገላለጾች ሞትን በተሻሉ ቃላት የሚገልጹ ናቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የዳዊትን ትውልድ መሾሙ የተገለጸው ያህዌ እርሱን እንደሚያነሳቀው ወይም ከፍ እንደሚያደርገው ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይፍ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ሰውየው የዳዊት ትውልድ ነው ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መንግስቱ" የሚለው የሚወክለው የመግዛት ሀይሉን ነው፡፡ "በጣም ሃያል ንጉሥ እንዲሆን አደርገዋለሁ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡ "ለእኔ የዘለዓለም/ቋሚ መኖሪያ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዙፋን" የሚወክለው የሰውየውን እንደ ንጉሥ የመግዛት ሃይል ነው፡፡ "ግዛቱ በእስራኤል ለዘለዓለም እንዲጸና አደርጋለሁ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በ 2ሳሙኤል7፡12-14 የቀረበው ትንቢት የዳዊትን ልጅ ሰለሞንን ይመለከታል፡፡ ነገር ግን የትንቢቱ ገጽታዎች የሚሟሉት በኢየሱስ ነው፡፡ ስለዚህ፣ እዚህ ስፍራ "አባት" እና "ልጅ" የሚሉትን ቃላት በቋንቋችሁ በሚገኘው የስጋ አባትእና ልጅ የተለመደው ቃል መተረጎሙ ይመረጣል፡፡
ያህዌ በነቢዩ ናታን በኩል ለንጉሥ ዳዊት ቃል ኪዳኑን መግለጹን አጠናቀቀ
"ታማኝነት" የሚለው ቃል "በታማኝነት ወዳጅ" እንደሚለው ረቂቅ ስም ነው፡፡ "ሳኦልን መውደዴን እንዳቋረጥኩት፣ እርሱን በታማኝነት መውደዴን በፍጹም አላቋርጥም"በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
በ 2ሳሙኤል7፡8-9 ቀጥተኛ ጥቅስን ቀጥተኛ ባልሆነ ጥቅስ ተርጉማችሁ ከሆነ፣ አሁን እዚህ ላይ "አንተ" የሚለውን "ዳዊት" ወይም "እርሱ" ወይም "የእርሱ" ብላችሁ በዩዲቢ እንደሚገኘው መተረጎም ሊያስፈልጋችሁ ይችላል፡፡ "ከዳዊት በፊት፡፡ የዳዊት ቤት… ከእርሱ በፊት፡፡ የእርሱ ዙፋን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅሶች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ደግሞም የዳዊት ስርወ መንግስት ለዘለዓለም እንደሚጸና ያጎላሉ፡፡(ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው ቃል፣ ንጉስ ሆኖ የሚገዛውን የዳዊትን ትውልድ ይወክላል፡፡ እዚህ "መንግስት" ማለት "ቤት" የማለት ያህል ተመሳሳይ ነገር ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ጭምር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ቤተሰብህን ሳጸና እና እነርሱ በእስራኤል ላይ ለዘለዓለም ሲገዙ ትመለከታለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ "ዙፋን" የሚወክለው ንጉስ ሆኖ የመግዛት ሃይልን ነው፡፡ "ትውልድህ በእስራኤል ላይ ለዘለዓለም እንዲገዛ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"እነዚህ ነገሮች ሁሉ፡፡" ይህ ያህዌ የተናገረውን ያመለክታል፡፡
"ያህዌ ለእርሱ ስለ ገለጠለት ነገር ሁሉ ነገረው
ዳዊት ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው የያህዌን አዋጅ ሲሰማ የተሰማውን ጥልቅ ስሜት ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ " ያህዌ አምላክ ሆይ፣ እኔ እና ቤተሰቤ ለዚህ ክብር የተገባን አይደለንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እይታ የሚወክለው ፍርድን ወይም ሚዛንን ነው፡፡ "በአንተ ፍርድ/ሚዛን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት ራሱን "የአንተ ባሪያ" በማለት ይገልጻል፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የእኔ ቤተሰብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ስለ ጊዜ ነው፤ ጊዜ እየተጓዘ እንደሚመጣ እና አንድ ስፍራ እንደሚደርስ ነገር ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ "እና ወደፊት በእነርሱ ላይ ምን ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት ራሱን "የአንተ ባሪያ" በማለት ይገልጻል፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የእኔ ቤተሰብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ልታደርግ ቃል በገባኸው ምክንያት"
"ልታደርግ ያቀድከውን ለመፈጸም"
ዳዊት ራሱን "የአንተ ባሪያ፡፡" በማለት ይገልጻል፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ለ እኔ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"በገዛ ጆሮቻችን" የሚለው ሀረግ የዋለው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "እኛ ራሳችን እንደ ሰማነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እኛ" የሚለው የሚያመለክተው ዳዊትን እና የእስራኤልን ህዝብ ነው፡፡ (የሚያካትት እና የማያካትት "እኛ" የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው፣ እንደ እስራል ያለ ሌላ ህዝብ እንደሌለ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "እስራኤል እንዳንተ ያለ ሌላ ህዝብ የለም፣ እግዚአብሔር ለራሱ ሄዶ በምድር ላይ ያዳነው አንድ ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚወክለው የያህዌን ክብር ነው፡፡ "ሁሉም ህዝብ አንተ ማን እንደሆንክ እንዲያውቅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ምድር" የሚወክለው ህዝብን ነው፡፡ "ለአንተ ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ህዝብ" የሚለው የሚወክለው በከነዓን ይኖሩ የነበሩ ሰዎችን ወገን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ከያህዌ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ፡፡
እዚህ ስፍራ "አሁን" የሚለው "በዚህን ጊዜ" ማለት አይደለም፡፡ ነገር ግን ወደ ተከታዩ ጠቃሚ ነጥብ ትኩረትን ለመሳብ ውሏል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ለእኔ እና ለቤቴ የገባኸውን ቃል ኪዳን ፈጽመው፣ ቃል ኪዳንህም ለዘላለም የጸና ይሁን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ስለ ራሱ በሶስተኛ መደብ እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በአንደኛ መደብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔ እና የእኔ ቤት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚወክለው የያህዌን ክብር ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የሚወክለው ቤተሰብን ነው፡፡ "የእኔ ቤተሰብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከአንተ የተነሳ የተጠበቀ ነው" ወይም "ከአንተ የተነሳ ይቀጥላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ራሱን "የአንተ ባሪያ" እያለ ይጠቅሳል/ያመለክታል፡፡ "ለእኔ ቤት ትሰራልኛለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚያመለክተው የዳዊት ትውልድ የእስራኤል መሪ ሆኖ እንደሚቀጥል ነው፡፡ በ 2ሳሙኤል 7፡4 ያህዌ ዳዊትን እርሱ የያህዌን ቤት የሚሰራ መሆኑን ይጠይቀዋል፡፡ በዚያ ስፍራ "ቤት" የሚለው ቃል የሚወክለው ቤተመቅደስን ነው፡፡ በቋንቋችሁ ሁለቱንም ሃሳቦች የሚገልጽ ቃል ካለ በዚህ ስፍራ እና በ 2ሳሙኤል 7፡4 ላይ ያንን ቃል ተጠቀሙ፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ "በዚህን ጊዜ" ማለት አይደለም፣ ነገር ግን ለቀጣዩ ጠቃሚ ነጥብ ትኩረት ለመስጠት ውሏል፡፡
"እኔ አንተ የምትናገረውን አምናለሁ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንተ ቤቴን ለዘለዓለም መባረክህን ትቀጥላለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት ራሱን "የአንተ ባሪያ" በማለት ይገልጻል፡፡" "የእኔ ቤት" ወይም "የእኔ ቤተሰብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው ቃል የሚወክለው የዳዊትን ቤተሰብ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት የሚወክለው ወታደሮቹን/ሰራዊቱን ነው፡፡ "ዳዊት እና ሰራዊቱ/ወታደሮቹ አጠቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እርሱ" የሚለው የሚያመለክተው ወታደሮቹን የሚወክለውን ዳዊትን ነው፡፡ "ከዚያ እነርሱ አሸነፉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መስመሩ" "ገመድ" ነው፡፡ ዳዊት ወታደሮቹን ለመለካት መሬት ላይ አጋድሞ በሶስት ቡድን ይለያቸዋል፡፡ በሁለቱ ቡድኖች የሚገኙ ወንዶች ሲገደሉ፣ ሶስተኛው ቡድን በህይወት ይተርፋል፡፡
እዚህ "ዳዊት" እና "አድርአዛር" ሁለቱም ሰራዊታቸውን ይወክላሉ፡፡ "ከዚይም ዳዊት እና ሰራዊቱ የአድርአዛርን ሰራዊት አሸነፉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአራማ ውስጥ የሚገኝ የአካባቢ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በአካባቢው ላይ ያለውን የበላይነት መልሶ ለማግኘት" ወይም "አካባቢውን መልሶ ለመያዝ"
"አንድ ሺህ ሰባት መቶ ሰረገሎች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"20,000 እግረኞች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈረሶች መሮጥ እንዳይችሉ በኋላ እግራቸው የሚገኝን ጅማት የመቁረጥ ልምምድ ነው
"በቂ የሆነ ነገር አቆየ" ወይም "በቂ ቆጠበ"
"100 ሰረገሎች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ወታደሮቹን ይወክላል፡፡ "ዳዊት እና ወታደሮቹ ገደሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"22,000 የሶርያ ወንዶች/ወታደሮች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
" ብዙ የእርሱ ወታደሮች ቡድኖች በሶርያ እንዲቆዩ አዘዘ"
እዚህ ስፍራ ዳዊት የሚወክለው ወታደሮቹን ነው፡፡ "የዳዊት ወታደሮች ወሰዱ… የንጉስ ዳዊት ወታደሮች ወሰዱ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት የሚወክለው ሰራዊቱን ነው፡፡ "የዳዊት ሰራዊት አሸነፈ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"እናም አማሌቃውያን"
እነዚህ ወታደሮች ከማረኩት ህዝብ የሚወስዷቸው ዋጋ ያላቸው ነገሮች ናቸው፡፡
በ 2ሳሙኤል 8፡3 ላይ እነዚህ ስሞች እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚለው የሚወክለው የዳዊትን ክብር ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ዳዊት እጅግ ዝነኛ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ ትክክለኛ ስፍራው አይታወቅም፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"18,000 ወንዶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"በኤዶም ዙሪያ በሙሉ የወታደር ቡድኖቹን እንዲቆዩ አዘዘ"
በ 2ሳሙኤል 2፡13 ላይ እነዚህ ስሞች እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊ ከህዝቡ ጋር የሚነጋገር የንጉሡን ትዕዛዝም የሚነግራቸው ሰው ነበር፡፡ "አሒሉድ አዋጅ ተናጋሪ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የህዝብ ወገን ስሞች ናቸው፡፡ እነዚህ ሰዎች የዳዊት ጠባቂዎች ነበሩ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለዮናታን ባለኝ ፍቅር ምክንየት"
ዮናታን የሳኦል ልጅ እና የዳዊት የልብ ወዳጅ ነበር
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሲባ ራሱን "የአንተ ባሪያ" በማለት ለዳዊት ያለውን ታላቅ አክብሮት ያሳያል
"ደግነት/መልካምነት" የሚለው ረቂቅ ስም "ደግ/መልካም" ተብሎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ለእግዚአብሔር ቃል እንደገባሁ መልካም እሆንለታለሁ"
"የተጎዳው የማን እግር ነው፡፡" እዚህ ስፍራ "እግር" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የመራመድን ችሎታ ነው፡፡ "መራመድ የማይችለው ማን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት መልዕክተኞችን መላኩ ግልጽ ነው፡፡ (ኢሊፕስስ/የተተወ ወይም የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን በ 2ሳሙኤል4፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"መምጣት" የሚለው ቃል "መሄድ" ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ (ሄደ እና መጣ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሜምፊቦስቴ ራሱን "የአንተ ባሪያ" በማት የሚገልጸው ለዳዊት ያለውን ክብር ለማሳየት ነው፡፡
"ዮናታን፣ አባትህን ስለምወደው"
እዚህ ስፍራ "ገበታዬ" የሚለው የሚወክለው ከዳዊት ጋር አብሮ መሆንን ወይም የእርሱን መገኘት/አብሮነት ነው፡፡ ከንጉሱ ጋር በገበታው ቀርቦ መብላት ታላቅ ክብር ነበር፡፡ "ሁሌም ከእኔ ጋር አብረህ ትቀርባለህ/ትበላለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ሜምፊቦስቴ ንጉሱ እርሱን ይንከባከበው ዘንድ የሚያበቃው ነገር እንደሌለው መረዳቱን ያሳያል፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እኔ እንደ ሞተ ውሻ ነኝ፡፡ ደግነትን ልታሳየኝ የተገባሁ አይደለሁም፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሜምፊቦስቴ የሳኦልን ትውልድ ይወክላል፣ ደግሞም ራሱን "ከሞተ ውሻ" ጋር ያነጻጽራል፡፡ ውሾች እንደ ቤት እንስሳ የማይቆጠሩ፣ እንክብካቤ የማይደረግላቸው እና ጥቅማቸው ይህ ነው የማይባሉ እንስሳት ነበሩ፡፡ የሞተ ውሻ ከዚህ ይልቅ የማይረባ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ "እንደ እኔ ያለው እንደ ሞተ ውሻ እርባና የሌለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ገበታ" የሚለው የሚወክለው ከዳዊት ጋር አብሮ መሆንን ወይም የእርሱን መገኘት/አብሮነት ነው፡፡ ከንጉሱ ጋር በገበታው ቀርቦ መብላት ታላቅ ክብር ነበር፡፡ "ሁሌም ከእኔ ጋር አብረህ ትቀርባለህ/ትበላለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አሁን" የሚለው በዋናው የታሪክ አካሄድ ላይ የገባ ነው፡፡ ተራኪው ስለ ሲባ የመረጃ ዳራ ይሰጣል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
"15 ወንድ ልጆች 20 ባሪያዎች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ሲባ ራሱን "የአንተ ባሪያ" በማለት ሲገልጽ ዳዊትን ደግሞ " የእኔ ጌታ" በማለት ይናገራል፡፡ "እኔ፣ የአንተ ባሪያ አንተ ንጉሴ አደርገው ዘንድ ያዘዝከኝን ሁሉ አደርጋለሁ" (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሜምፊቦስቴ ልጅ ስም ነወ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የሚወክለው የሲባን ቤተሰብ ነው፡፡ "መላው የሲባ ቤተሰብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ገበታ" የሚለው የሚወክለው ሁሌም ከዳዊት ጋር አብሮ መሆንን ወይም ከእርሱ ጋር መገኘትን ነው፡፡ ከንጉሱ ጋር ሆኖ ከገባታው መብላት ታላቅ ክብር ነበር፡፡ "ሁሌም ከንጉሱ ጋር ሆኖ ከገበታው ይበላ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ምንም እንኳን ሁለቱም እግሮቹ የተጎዱ ቢሆኑም፡፡" እዚህ ስፍራ "እግር" የሚለው የሚወክለው መራመድ መቻልን ነው፡፡ "መራመድ የማይችል ቢሆንም" በሚለው ውስጥ አንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
መሪዎች ጥያቄውን የተጠቀሙበት የአሞን ንጉስ ዳዊትን አንዳያምነው ለመጠቆም ነው፡፡ "አንተ…እንዲህ ማሰብህ ስህተት ነው!" በሚለው ውስጥ አንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ስለ ሌላ ሰው በድብቅ መረጃ ለማግኘት/ለማወቅ
መሪዎች ጥያቄውን የተጠቀሙበት የአሞን ንጉስ ዳዊትን አንዳያምነው ለመጠቆም ነው፡፡ "ዳዊት… እርሷን የጣለ እንደሆነ ልታውቅ ይገባሃል" በሚለው ውስጥ አንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እርሷን" የሚለው በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ከተማን የሚወክል ነው፡፡ "እኛን ይወር ዘንድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ከተማይቱ" የሚለው የሚያመለክተው የአሞናውያንን ዋና ከተማ ረባትን ነው፡፡
ይህ ድርጊት ሰዎቹን ለማዋረድ መሳደብ ማለት ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "በጥልቅ" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ "በጣም" ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ ኢየሩሳሌም መመለሳቸው ግልጽ ነው፡፡ (ኢሊፕስስ/የተተወ ወይም የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
"የተጠሉ/መጥፎ ሽታ ሆኑ" የሚለው ሀረግ "አጥቂዎች/ጠላቶች ሆኑ" ለሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "እንደ መጥፎ ሽታ ለዳዊት ጠላቶች/አጥቂ ሆኑበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"20,000… 1,000…12,000" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ከተማይቱ" የሚለው የሚያመለክተው የአሞናውያንን ዋና ከተማ ረአብን ነው፡፡
ከሶርያውያን እና ከአሞን ጋር ውጊያው ቀጠለ፡፡
"ወንድሙን አቢሳን ለተቀረው ሰራዊት ሃላፊ አደረገ"
ኢዮአብ ሰራዊቱን ለውጊያ ዝግጁ አደረገ
እዚህ ስፍራ "እኔ" የሚለው የሚያመለክተው ኢዮአብን ነው፡፡ ኢዮአብ እና አቢሳ እራሳቸውን እና ሰራዊታቸውን ይወክላሉ፡፡ "አንተ ለእኛ፣ እኛ ለአንተ ነን፤ ኢቢሳ የአንተ ሰራዊት እኛን መታደግ አለበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኢቢሳ የሚወክለው ራሱን እና ወታደሮቹን ነው፡፡ "ከኢቢሳ እና ወታደሮቹ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ከተማይቱ" የሚለው የሚያመለክተው የአሞናውያንን ዋና ከተማ ረአብን ነው፡፡
"ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሶርያውያን እስራኤላውያን እያሸነፏቸው እንደሆነ ባወቁ ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት በኤፍራጥስ ወንዝ ምስራቅ
እዚህ ስፍራ "ወደ ...መጡ" የሚለው "ወደ... ሄዱ" ወይም "በ…ተሰበሰቡ" ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡
የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ዳዊት ስለዚህ ሲሰማ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን የመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚለው የሚወክለው የእስራኤልን ሰራዊት ነው፡፡ "መላውን የእስራኤል ሰራዊት በአንድነት ሰበሰበ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ 2 ሳሙኤል10፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ
እዚህ ስፍራ ዳዊት የሚወክለው ራሱን እና የእርሱን ወታደሮች ነው፡፡ "በዳዊት እና ወታደሮቹ ላይ ደግሞም እነርሱን ተዋጉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት የሚወክለው ራሱን እና የእርሱን ወታደሮች ነው፡፡ "በዳዊት እና ወታደሮቹ ገደሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"700… 40,000" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እስራኤላውያን የሶርያን ጦር አለቃ ሶባክን አቆሰሉት፣ እርሱም በዚያ ሞተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች በ 2 ሳሙኤል10፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እስራኤላውያን እንዳሸነፏቸው አወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"በፀደይ ወቅት ይህ ሆነ፡፡" ይህ በታሪኩ ፍሰት አዲስ ትዕይንትን ያስተዋውቃል፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
"በአመቱ ወቅት"
ዳዊት እነርሱን ወደ ጦርነት ላከ፡፡ ይህ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ እንደዚሁም "የእርሱ" የሚለው ቃል ዳዊትን ያመለክታል፡፡ "ዳዊት ኢዮአብን፣ አገልጋዮቹን፣ እና መላውን የእስራኤል ሰራዊት ወደ ጦርነት ላከ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"የአሞናውያን ሰራዊት"
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"እናም እንዲህ ሆነ" ወይም "ስለዚህ እንዲህ ሆነ" ጸሐፊው ይህንን ሀረግ የተጠቀመው ቀጣዩን ትዕይንት በታሪኩ ፍሰት ውስጥ ለማስገባት ነው፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ)
ሴትየዋ በሰገነት/ጣራ ላይ አልነበረችም፣ በቤቷ አጥር ግቢ ውጭ ሆና ገላዋን እየታጠበች ሳትሆን አትቀርም፡፡ "በቤቷ አጥር ግቢ ውስጥ ትታጠብ የነበረች አንዲት ሴት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ላከ" የሚለው ቃል ዳዊት መልዕክተኛ ላከ ማለት ነው፡፡ "እናም ዳዊት መልዕክተኛ ላከ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመለከቱ) ስለ ሴትየዋ የሚያውቀዉ ሰዎችን ጠየቀ ዳዊት ሴትየዋ ማን እንደሆነች ለማወቅ እየሞከረ ነበር፡፡ "እርሱ" የሚለው ቃል ዳዊትን ሲያመለክት፣ ደግሞም ዳዊት ለላከው መልዕክተኛ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ መልዕክተኛው ስለ እርሷ ሰዎችን መረጃ ይጠይቅ ነበር፡፡ "መልዕክተኛው እርሷ የሚያውቁ ሰዎችን ስለማንነቷ መረጃ ይጠይቅ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ መረጃ ይሰጣል፣ ደግሞም በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ይህች ቤርሳቤህ ናት… እርሷም የኬጢያዊው የኦርዮ ሚስት ናት " በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እናም እርሱ ወሰዳት፡፡" እዚህ ዳዊት ሴቲቱን ወሰዳት ይላል፣ ነገር ግን በእርግጥ የሆነው፣ የወሰዷትና ወደ እርሱ ያመጧት እርሱ የላካቸው መልዕክተኞች ናቸው፡፡ "እነርሱ ወደ እርሱ አመጧት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
" እርሷ ወደ እርሱ መጣች" የሚለው ሀረግ ዳዊት ከሴቲቱ ጋር ተኛ ለሚለው ጉልህ ገለጻ ነው፡፡ እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ እናም አብረው መተኛታቸውን ለማጉላት በአንድነት ቀርበዋል፡፡ "ከእርሷ ጋር ተኛ" ወይም "ከእርሷ ጋር ግንኙነት አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የሴት ወርሃዊ የመንጻት ጊዜ
እዚህ ስፍራ "ልካ" ማለት መልዕክተኛ ላከች ማለት ነው፡፡ ማርገዟን ወደ ዳዊት መልዕክተኛ ላከች፡፡ "እንዳረገዘች እንዲነግሩት ወደ ዳዊት መልዕክተኛ ላከችበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ላከ" የሚለው ዳዊት መልዕክተኛ ላከ ማለት ነው፡፡ "ከዚየም ዳዊት መልዕክተኛ ላከ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ኢዮአብ እና ሰራዊቱ ደህና ስለ መሆናቸው እና ስለ ጦርነቱ አካሄድ ይጠይቅ ነበር፡፡ "ኢዮአብ ደህና ከሆነ፣ ሌሎች ወታደሮችም ደህና ከሆኑ፣ ደግሞም ጦርነቱ እንዴት እየተካሄደ እንደሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ወደ ታች ውረድ" ለሚለው ሀረግ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የኦርዮ ቤት ከንጉሱ ቤተ መንግስት ዝቅ ባለ ስፍራ ላይ ይገኝ ነበር ወይም 2) የኦርዮ ቤት ከንጉሱ ቤተ መንግስት ይልቅ ያነሰ ጠቃሚነት ነበረው፡፡ "ወደ ቤትህ ሂድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ከእለት ስራ በኋላ ምሽቱን ለማረፍ ወደ ቤት መመለስ ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ምሽቱን እረፍ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ለኦርዮ ስጦታውን እንዲያመጣለት አንድ ሰው ላከ፡፡ ይህ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ንጉሱ ለኦርዮ ስጦታ እንዲወሰድለት አንድ ሰው ላከ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የእርሱ" የሚለው ቃል ኦርዮን ያመለክታል፤ "ጌታ" የሚለው ደግሞ ዳዊትን ያመለክታል፡፡
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የዋለው ኦርዮን ሚስቱ ለማየት መሄድን መቃወሙን ለማጉላት ነው፤ ሃሳቡ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከእንዲህ አይነት ረጅም መንገድ ከመጣህ በኋላ፣ አሁን ወደ ቤትህ መውረድ አለብህ " በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰራዊታቸውን ያመለክታል፡፡ "የእስራኤል እና የይሁዳ ሰራዊቶች" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የዋለው ኦርዮ ሚስቱን ለማየት መሄዱን መቃወሙን ለማጉላት ነው፤ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በሰራዊቴ ውስጥ የሚገኙት ሌሎች ወታደሮች በአደጋ ላይ ሆነው ከሚስቴ ጋር ለመሆን…ወደ ቤቴ መሄድ በደል መፈጸም ይሆንብኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኦርዮ ሌሎች ወታደሮች በጦርነት ላይ እያሉ ወደ ቤቱ ሚስቱ ዘንድ እንደማይሄድ ጠንካራ የቃል ኪዳን መሃላ ያደርጋል፡፡ ይህን ቃል ኪዳን የሚያደርገው የቃል ኪዳኑን እውነተኛነት ከንጉሱ ህያውነት እርግጠኝነት ጋር በማነጻጸር ነው፡፡ " ይህንን እንደማላደርገው በጽኑ ቃል እገባለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ኦርዮ ከዳዊት ጋር በላ ጠጣም"
"ወረደ" ለሚለው ቃል ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የኦርዮ ቤት ከንጉሱ ቤተ መንግስት ዝቅ ባለ ስፍራ ላይ ይገኝ ነበር ወይም 2) የኦርዮ ቤት ከንጉሱ ቤተ መንግስት ይልቅ ያነሰ ጠቃሚነት ነበረው፡፡ በ 2 ሳሙሴል 11፡8 ላይ የሚገኘው "ወደ ቤትህ ውረድ" የሚለው ይህ ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ወደ ቤትህ ውረድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የኦርዮ እጅ" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው ኦርዮን ራሱን ነው፡፡ " ይህን ለእርሱ እንዲያደርስ ኦርዮን ራሱን ላከው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጦርነቱ ግንባር ውጊያው በከፋበት በጣም ከፊት"
"ወታደሮቹን ከእርሱ ወደ ኋላ እንዲርቁ እዘዛቸው"
"ሊቆስል እና ሊገደል ይችላል"
"ከበባ" የሚለው ቃል "ከበበ" እና "አጠቃ" በሚሉ ግሶች ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የአርሱ ሰራዊት ከተማዋን ከብቦ አጠቃ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ወደቁ" የሚለው ቃል የወታደሮቹ መገደል በተሻለ መንገድ የተገለጸበት ነው፡፡ "የዳዊት ወታደሮች ተገደሉ" ወይም "ከዳዊት ወታደሮች ጥቂቶችን ገደሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ) እናም ኬጢያዊው ኦርዮም በዚያ ተገደለ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ኬጢያዊውን ኦርዮን ጨምሮ" ወይም "የከተማይቱ ሰዎች ኬጢያዊውን ኦርዮንም ገደሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቃል ላከ" የሚለው ሀረግ የሆነውን ለማድረስ መልዕክት ላከ ማለት ነው፡፡ "ኢዮአብ የሆነውን ለዳዊት ለማድረስ መልዕክት ላከ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮአብ ዳዊት እነዚህን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች በመጠየቅ ይገስጸኛል ብሎ ነበር፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች በዐረፍተ ነገር ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ "ለመዋጋት ይህንን ያህል ወደ ከተማይቱ መቅረብ አልነበረባችሁም፡፡ በግንቡ ላይ ሆነው እንደሚመቷችሁ ማወቅ ነበረባችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የከተማዋ ሰዎች በከተማዋ ግንብ አናት ላይ ሆነው ወደ ጠላቶቻቸው ቁልቁል ቀስታቸውን እንደሚወረውሩ ነው፡፡ "ከከተማዋ ግንብ አናት ላይ ሆነው ቀስቶቻቸውን በእናንተ ላይ እንደሚወረውሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮአብ ዳዊት እነዚህን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች በመጠየቅ ይገስጸኛል ብሎ ነበር፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ " የሩቤ-ሼት ልጅ አቤሜሌክ እንዴት እንደተገደለ አስታውስ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ አባቱ ጌድዮን በሚባልም ስም ይታወቅ ነበር፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮአብ ዳዊት እነዚህን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች በመጠየቅ ይገስጸኛል ብሎ ነበር፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በቴቤስ ከግንቡ አናት ላይ ሆና የወፍጮ መጅ ስትጥልበት ሰውየው እንደሞተ አስታውሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ከባድ ድንጋይ፣ እህል ለመፍጨት የሚያገለግል
"ከከተማዋ ግንብ አናት"
ይህ የአንዲት ከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮአብ ዳዊት እነዚህን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች በመጠየቅ ይገስጸኛል ብሎ ነበር፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ወደ ግንቡ ይህን ያህል እጅግ መጠጋት አልነበረባችሁም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"የከተማው መግቢያ"
"አጭር የሚባለው የቀስት ውርወራቸው"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ጥቂቶቹን የንጉሱን አገልጋዮች ገደሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አገልጋዮች" የሚለው የሚያመለክተው ወታደሮችን አንጂ ባሮችን አይደለም፣ ምክንያቱም ወታደሮች የንጉሱ አገልጋዮች ነበሩ፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አገልጋይህን ኬጢያዊውን ኦርዮንን ገድለውታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው የሚያመለክተው በሰይፍ አንድን ሰው የሚገድልን ሰው ነው፡፡ እንደዚሁም ደግሞ፣ አንድን ሰው በሰይፍ መግደል የተገለጸው ሰይፍ ሰዎችን "እንደሚበላ" ተደርጎ ነው፡፡ "አንደኛው ሰው በሰይፍ እንደሚገደል ሌላኛውም ሊገደል ይችላል" ወይም "በጦርነት ውስጥ ማንኛውም ሰው ሊሞት ይችላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"ይበልጥ ጠንክረህ ተዋጋ"
እዚህ ስፍራ ጸሐፊው ሃዘኗ እጅግ ውስጧ እንደገባ አድርጎ ገልጽዋል፡፡ "እጅግ አዘነች" ወይም "በታላቅ ሁኔታ አዘነች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ከመከራ፣ ተስፋ ከመቁረጥ ወይም ከክፉ አጋጣሚ የሚመጣ የመከፋት ጥልቅ ስሜት
እዚህ ስፍራ "ልኮ" የሚለው ቃል እርሷን ለማግኘት እና ወደ እርሱ እንዲያመጧት መልዕክተኛ ላከ ማለት ነው፡፡ "ዳዊት ቤት እንዲያመጧት መልዕክተኛ ወደ እርሷ ላከ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"ያህዌን አሳዘነ" ወይም "ያህዌን አስከፋ"
ሴት ጠቦት በግ
ይህ የዚህን ሰው እና የግልገሉን ቅርበት ያመለክታል፡፡ "ከሴት ልጆቹ አንዲቱን የሆነች ያህል ጠቦቷን ይወዳት ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ግልገል፣ ሴት በግ
ለእንግዳው ይበላ ዘንድ ሊያቀርብለት፡፡ "ለእንገዳው እንዲመገብ ሊያቀርብለት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ጸሐፊው ዳዊት እንዴት በጣም እንደተቆጣ የሚገልጸው ከቁጣው የተነሳ አካሉ እንደ ጋለ አድርጎ ነው፡፡ "ዳዊት በቁጣ ነደደ" ወይም "ዳዊት በጣም ተናደደ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ዳዊት ናታንን በቁጣ ተናገረው
ይህ የሚገልጸው መሃላ መማሉን ወይም በጽኑ ቃል መግባቱን ነው፡፡ "በያህዌ ህያውነት እናገራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ይገደል ማለት ነው፡፡ እንደዚሁም፣ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሊገደል" ወይም "ሊሞት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ) የሚለውን ይመልከቱ)
ሃብታሙ ሰው ለድሃው እንዲመልስ የሚጠበቅበት መጠን ትንሸዋ ጠቦት ከምታወጣው አራት እጥፍ እንዲሆን ነበር፡፡ "ለድሃው የጠቦቷን ዋጋ አራት እጥፍ ሊመልስለት ይገባል" (ቁጥሮች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ለተጎዳ ወይም ላልተወደደ ሰው አዘኔታና ፍቅር ማሳየት፡፡
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚያመለክተው መቆጣጠርን ነው፡፡ "ከሳኦል ቁጥጥር" ወይም "ከሳኦል ሀይል" በሚለው ወስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ያህዌ ዳዊት የጌታውን ሚስቶች እንደ ራሱ ሚስቶች ማግኘቱን የገለጸው፣ "በእርሱ ክንዶች ውስጥ" መሆናቸውን በመናገር ነው፡፡ "የጌታህን ሚስቶች እንደ ራስህ ሚስቶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የያህዌ ዳዊትን እንዴት በእስራኤል እና ይሁዳ ላይ ንጉስ አድርጎ የእርሱን ስልጣን እንደሰጠው የተናገረው የእስራኤልን እና የይሁዳን ቤት እንደ ስጦታ አድርጎ እንደሰጠው በመግለጽ ነው፡፡ "የ…ቤት" የሚለው ሀረግ "የ…ሰዎች" ማለት ነው፡፡ "በእስራኤል እና ይሁዳ ሰዎች ላይ ንጉስ አድርጌ ስልጣን ሰጥቼሃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በቂ ሰጥቼህ ባይሆን እንኳን"
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የዋለው ዳዊትን ለመገሰጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የያህዌን ነገር ማቃለል አልነበረብህም… በእርሱ ዐይኖች ፊት ክፉ የሆነውን ማድረግ አልነበረብህም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እይታ/በዐይኖቹ ፊት" የሚለው የሚያመለክተው የያህዌን ፈቃድ ነው፡፡ "እርሱ ክፉ የሚለው" ወይም "በያህዌ ዐይኖች ክፉ የሆነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ራሱ ኦርዮን አልገደለም፣ ይልቁንም በጦርነት ውስጥ እንዲሞት ሁኔታዎችን አበጀ፡፡ "በሰይፍ" የሚለው ሀረግ የሚገልጸው ኦርዮ በጦርነቱ ወቅት እንዴት እንደ ሞተ ነው፡፡ "ኬጢያዊው ኦርዮ በጦርነቱ ውስጥ እንዲሞት ሁኔታውን አበጀህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ራሱ ኦርዮን አልገደለም፤ ይልቁንም፣ እስራኤል ከአሞን ጋር ሲዋጋ በጦርነት ውስጥ ኦርዮ እንዲሞት ሁኔታዎችን አበጀ፡፡ "በሰይፍ" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው በጦርነቱ ወስጥ እንዴት እንደ ሞተ ነው፡፡ "ከአሞን ሰራዊት ጋር ሲዋጋ በጦርነቱ ውስጥ እርሱ እንዲሞት አደራጀህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው በጦርነት የሚሞቱ ሰዎችን ነው፡፡ እንደዚሁም የዳዊት "ቤት" የሚለው የሚያመለክተው የእርሱን ትውልዶች ነው፡፡ "ከትውልድህ ጥቂቶቹ ሁሌም በጦርነት ይሞታሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የዳዊት "ቤት" የሚለው የሚያመለክተው ቤተሰቡን ነው፡፡ "ከራስህ ቤተሰብ መካከል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት የተጠቀሰው በዐይኖቹ በሚለው ሲሆን ይህም የሚሆነውን እርሱ እንደሚያይ አጉልቶ ለማሳየት ነው፡፡ "አንተ እያየህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"በእኩለ ቀን ብርሃን፡፡" አንድን ነገር "በግልጽ" የማድረግ ሃሳብ ወይም ሰዎች የሚደረገውን ነገር በግልጽ እያወቁ ማድረግ ብዙውን ጊዜ "በቀን ብርሃን" ማድረግ በሚል ይነገራል፡፡ "በገሃድ" ወይም "የሚሆነውን ሁሉም ይመለከታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በደልክ"
ይህ ሀረግ የሚናገረው የእስራኤል ሰዎች በሚስቶቹ ላይ የሆነውን እያወቁ በእርግጥ ሲሆን እንዳዩ አድርገው እንደመሰከሩ ተደርጎ ነው፡፡ "በመላው የእስራኤል ሰዎች ፊት" ወይም "መላው የእስራኤል ሰዎች ስለዚህ ነገር ያውቃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ የዳዊትን ኃጢአት ይቅር ብሏል፡፡ ይህ እዚህ ስፍራ የተነገረው ያህዌ ኃጢአቱን ይቅር ያለው ተራምዶት እንዳለፈው አንድ ነገር እና እንደተወለት ተደርጎ ነው፡፡ "ይቅር የተባለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ አንዳንዴ ሰዎች በኃጢአታቸው ምክንያት ይሞታሉ፣ ነገር ግን እርሱ ከሴትየዋ ጋር በፈጸመው ኃጢአት አይሞትም፡፡ ይህ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አትሞትም" ወይም "በዚህ ኃጢአት ምክንያት አትሞትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እጅግ አንድን ሰው ወይም አንድን ነገር አለመውድ ወይም መጥላት
"ለአንተ የሚወለደው" የሚለው ሀረግ የዳዊት ህጻን ልጅ ማለት ነው፡፡ "የሚወለደው የአንተ ልጅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ጸሐፊው ያህዌ ህጻኑ እንዲታመመ ማድረጉን ያህዌ ህጻኑን እንደ ቀጣው ይናገራል፡፡ "ያህዌ ህጻኑን ቀጣው… እናም ህጻኑ በጣም ታመመ" ወይም "ያህዌ ህጻኑ … በጣም እንዲታመመ አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት እርሷ ለዳዊት ስለ ወለደችለት ዳዊት የህጻኑ አባት ነበር፡፡ "የኦርዮ ሚስት የወለደችለት፣ የዳዊት ልጅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መለመን ወይም በታከላቅ መሻት መጸለይ
ዳዊት ብቻውን ወደ ክፍሉ ገባ፡፡ "ወደ ክፍሉ ውስጥ ገባ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከመሬት እንዲነሳ ለመኑት"
"እንዲህ ሆነ"
ይናገሩ እንደነበር ትኩረት ለመስጠት፣ አገልጋዮች እዚህ የተጠቀሱት በድምጻቸው ነው፡፡ "እርሱ እኛን አልሰማንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"7ተኛው ቀን፡፡" ይህ የሚያመለክተው ህጻኑ ከተወለደ ከሰባት ቀናት በኋላ ነው፡፡ "ከተወለደ ከሰባተኛ ቀን በኋላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያገለግለው የሰዎችን ትኩረት ለመሳብ ነው፡፡ "ስማ/አድምጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
አገልጋዮቹ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የጠየቁት ፍራቻቸውን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ልጁ መሞቱን ብንነግረው ራሱን ይጎዳል ብለን ፈርተናል!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጣም በጸጥታ እርስ በእርሳቸው ይነጋገሩ ነበር"
"ዳዊት ገባው"
"ዳዊት ብድግ አለ"
ይህ ሀረግ፣ ዳዊት ያህዌ ይህ እንዲሆን መፍቀዱን መገንዘቡን አጉልቶ የሚያሳይ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የያዘ ነው፡፡
ዳዊት ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የጠየቀው ያህዌ ህጻኑ በህይወት እንዲኖር ይፈቅድ እንደሆነ ማንም አለማወቁን ለማጉላት ነው፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ያህዌ ምህረት አድርጎልኝ ህጻኑ በህይወት እንዲኖር ይፍቀድ አይፍቀድ ማንም አያውቅም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የጠየቀው ከዚህ በኋላ የሚጾምበት ምክንያት እንደሌለ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አሁን እርሱ ሞቷል ከእንገዲህ መጾም ምንም ጥቅም የለውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የጠየቀው ልጁ ዳግም ወደ ህይወት ሊመለስ አለመቻሉን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ወደ ህያውነት ልመልሰው አልችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ሲሞት ልጁ ወዳለበት እንደሚሄድ ይጠቁማል፡፡ "ስሞት እርሱ ወዳለበት እሄዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ወደ እርሷ ሄደ" የሚለው ሀረግ ዳዊት ከእርሱ ሚስት ጋር ግንኙነት ማድረጉን በግልጽ የሚያሳይ ነው፡፡ እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው አብረው መተኛታቸውን ለማጉላት አገልግለዋል፡፡ "ከእርሷ ጋር ተኛ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቃል" የሚለው የሚያመለክተው ያህዌ ናታን ለዳዊት እንዲነግረው የነገረውን/የላከውን መልዕክት ነው፡፡ "እንዲነግረው ናታንን ላከው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የዳዊት ልጅ የሰሎሞን ሌላው ስም ነው፡፡ ይህም ያህዌ ለእርሱ የመረጠለት ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ጸሐፊው "ኢዮአብ" ይላል፤ ነገር ግን እርሱ የሚያመለክተው ኢዮአብን እና አብረውት የሚዋጉትን ወታደሮቹን ነው፡፡ "ኢዮአብ እና የእርሱ ወታደሮች ተዋጉ…እነርሱ ያዙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ከዚህች ከተማ ጋር መዋጋት በቀጥታ/ቃል በቃል ከረባት ሰዎች ጋር መዋጋት ማለት ነው፡፡ በ2 ሳሙኤል 11፡1 ውስጥ በተተረጎመው ተመሳሳይ መልክ ይህ ስም በተመሳሳይ ይተርጎም፡፡ "የረባት ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ስለዚህ ኢዮአብ ወደ ዳዊት እንዲህ ለማለት መልዕክተኞችን ላከ"
አንድን ቦታ "መውሰድ" ወይም ምልክት ማድረግ ማለት ቦታውን መቆጠጣጠር ማለት ነው፡፡ "የከተማይቱን ውሃ ማቅረቢያ ስፍራ በቁጥጥር ስር ማድረግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኢዮአብ በእርግጥ ስለ ራሱ እና ስለ ወታደሮቹ ሲያመለክት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ "እኔ እና ወታደሮቼ ተዋጋን… ወታደሮቼ እና እኔ ያዝን…እኔ እና ወታደሮቼ ብንይዝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት መክበብ እና ማጥቃት ማለት ነው፡፡ "በጦር ሀይል መክበብ" ወይም "ከብቦ መያዝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አንድን ቦታ "መውሰድ" ወይም ምልክት ማድረግ ማለት ቦታውን መቆጠጣጠር ማለት ነው፡፡ "እርሷን ተቆጣጠራት…ከተማይቱን ተቆጣጠራት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች ይሰይሟታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ጸሐፊው በእርግጥ ስለ ዳዊት እና ወታደሮቹ እየተናገረ ሳለ ስለ ዳዊት ይናገራል፡፡ "ዳዊት እና ወታደሮቹ ተዋጉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዘመናዊ የክብደት መለኪያ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ወደ 33 ኪ.ግ የሚጠጋ" በሚለው ውስጥ፡፡ (መጽሐፍ ቅዱሳዊ የክብደት መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
እንደ እንቁ፣ ሩቢ፣ ሰንፔር፣ መረገድ፣ ወይም ኦፔል የመሰሉ በጥቂቱ የሚገኙ የከበሩ ድንጋዮች
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ዘውዱን በዳዊት ራስ ላይ ጫኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ጸሐፊው በእርግጥ የዳዊትን ወታደሮች እያመለከተ ሳለ ስለ ዳዊት ይናገራል፡፡ "እነርሱ አባረሯቸው/አስወጧቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ከተሸነፈ ጠላት ውድ ነገሮችን መውሰድ
"በብዙ መጠን"
ዳዊት ህዝቡን ራሱ አላስወጣም፡ እንዲያስወጧቸው ወታደሮቹን አዝዟል፡፡ "ዳዊት ህዝቡን እንዲያስወጡ ወታደሮቹን አዘዘ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ እንጨት መቁረጫ ወይም መሬት መቆፈሪያ መሳሪያዎች ናቸው
ጡቦች የሚደርቁበት እን የሚጠነክሩበት/የሚቃጠሉበት ምድጃ
ይህ የሚያመለክተው በከተሞቹ ውስጥ የሚኖሩትን ሰዎች ነው፡፡ "የአሞን ከተሞች ነዋሪዎች በሙሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ከዚህ በኋላ እንዲህ ሆነ፡፡" ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ፍሰት አዲስ ትዕይንትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
አምኖን እና ትዕማር አባታቸው አንድ ሲሆን በእናት ይለያያሉ
አቤሴሎም እና ትዕማር በአባትም በእናትም ይገናኛሉ
አምኖን የተረበሸው ከእህቱ ከትዕማር ጋር ለመተኛት ፍላጎት ስለነበረው ነው፡፡ "አምኖን ለእህቱ ትዕማር በነበረው ፍላጎት ህመም እስኪሰማው ድረስ እጅግ ተረብሾ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ሳምዓ ልጅ የዳዊት ወንድም ነበር (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
አታላይ ወይም አስመሳይ
ደስታ የማጣት ከፍተኛ ስሜት
ስለ ድባቴው እየጠየቀው መሆኑ ግልጽ ነው፤ ይህ በገልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አንደዚሁም፣ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ አምኖን ለምን እንደ ተደበተ ከኢዮናዳብ የቀረበለት ጥያቄ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ለምን እንደ ተደበትክ አትነግረኝምን?" ወይም "እባክህ፣ ለምን እንደ ተደበትክ ንገረኝ" በሚል ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
በ2 ሳሙኤል 13፡3 ላይ ይህ ስም እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ እርሷ በግል ምግብ እንድታዘጋጅለት የቀረበ ጥያቄ ነው፡፡ "ራስዋ ይህን እኔን ታገልግለኝ… መብላት እንድችል እርሷ ታቅርብልኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት የታመመ ለመምሰል ሀሰተኛ ገጽታ አሳየ
ታሟልና ጉዳዩ ከምግቡ አይደለም፣ ነገር ግን ይልቁንም ያስፈለገው እንክብካቤው ነው፡፡ "ከእኔ ፊቴ ለፊት" የሚለው ሀረግ በእርሱ ፊት ምግቡን እንድታዘጋጅለት ለትዕማር የቀረበ ጥያቄ ነው፡፡ "ታምሜያለሁና ከእኔ ፊት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ከትዕማር ጋር ለመነጋገር መልዕክተኛ ላከ፡፡ "ዳዊት መልዕክተኛ ላከ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ለመጋጋር የሚውል የዱቄት እና ፈሳሽ ድብለቅ
ሊጡን ለማደባለቅ እጇችዋን ተጠቀመች
ይህ ማለት ትዕማር ዳቦውን በፊቱ አዘጋጀች፡፡ "በእርሱ ፊት" ወይም "እርሱ ባለበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንድ ሰው ከሚገኝበት መውጣት" ማለት እነርሱን ለብቻቸው መተው ማለት ነው፡፡ "ስለዚህ ሁሉም እርሱን ትቶ ወጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለእርሱ ምግቡን ታቀርብለት ዘንድ ለትዕማር የቀረበ ጥያቄ ነው፡፡ "ለእኔም ምግቡን እንድታቀርቢልኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ከእርሱ ጋር ስለ መተኛት ያለውን ሁኔታ እየተናገረች ነው፡፡ "ከአንተ ጋር እንድተኛ አታስገድደኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም አሳፋሪ
ትዕማር ከአምኖን ጋር መነጋገሯን ቀጠለች
ትዕማር ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የምትጠይቀው ከወንድሟ ጋር ብትተኛ ምን ያህል እንደሚያሳፍራት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ትዕማር እፍረቷን ማስወገድን የምትገልጸው ልታመልጠው የምትፈልገው ጠላት ወይም ስቃይ አድራሽ እንደሆነ አድርጋ ነው፡፡ "ይህን ብታደርግ፣ በሄድኩበት ሁሉ ነውር ተሸካሚ እሆናለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ይህ ታላቅ ክፋት" የሚለው ረቂቅ ስም፣ ግስ ሆኖ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔን ማስወጣትህ በጣም ክፉ ይሆናል! ይህ እንዲያውም የከፋ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ተመልሳ እንዳትገባ በሩን በላይዋ መዝጋት ማለት ነው፡፡ "ተመልሳ እንዳትገባ በሩን ዘጋባት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ተመልሳ እንዳትገባ በሩን በላይዋ መዝጋት ማለት ነው፡፡ "ተመልሳ እንዳትገባ በሩን ዘጋባት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ በእስራኤል ባህል የለቅሶ እና የሀዘን ድርጊቶች ናቸው፡፡ "በጣም ማዘኗን ለማሳየት በራሷ ላይ አመድ ነሰነሰች ቀሚሷንም ደግሞ ቀደደች፡፡ ከዚያም ሀዘኗን ለመግለጽ፣ እጆቿን ጭንቅላቷ ላይ ጫነች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊቶች)
ይህ በጨዋ/ትሁት መልክ አምኖን ከአንቺ ጋር ግንኙነት አድርጎ ነበርን ማለት ነው፡፡ "ወንድምሽ አምኖን ከአንቺ ጋር ተኝቶ ነበርን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ስለ አንድ ነገር ለማንም አለመናገር ማለት ነው፡፡ "ስለዚህ ጉዳይ ለማንም አትናገሪ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንድን ነገር በልብ መያዝ" የሚለው ሀረግ "ስለዚያ ነገር መጨነቅ" ማለት ነው፡፡ "ስለሆነው ነገር አትጨነቂ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት አላገባችም ማለት ነው፡፡
"አልተናገረም"
ይህ የሚያስረዳው ሁለት ሙሉ አመታት እንዳለፉ እና በታሪኩ ፍሰት ቀጣዩ ትእይንት እንደጀመረ ነው፡፡ "ሙሉ አመታት" የሚለው ይህ ሀረግ ትርጉሙ ሙሉ አመታት ነበሩ ማለት ነው፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የበጎችን ፀጉር/ሱፍ የሚሸልቱ ሰዎች ናቸው
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አንድ ሰው ቀጥሎ የሚነገረውን ነገር እንዲሰማ ትኩረቱን ለመሳብ የዋለ ሀረግ ነው፡፡ "ስማ/አድምጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
አቤሴሎም አክብሮቱን ለመግለጸ ራሱን "የአንተ አገልጋይ/አገልጋይህ" በማለት ይጠራል፡፡
የእስራኤል ሰዎች በጎቻቸውን ከሸለቱ በኋላ መደገሳቸው የተለመደ መበር
የሚነጋገረው ከአባቱ ጋር ቢሆንም አክብሮቱን ለመግለጽ "ንጉሡ" ብሎ ይጠራዋል እንጂ "አንተ" እያለ አያነጋግረውም፡፡
በእስራኤል ባህል ብዙውን ጊዜ ታላቅ ወንድም አባቱን ሊወክል ይችላል፡፡ አምኖን የዳዊት ታላቅ ልጅ ነበር፡፡
ዳዊት አምኖን የአቤሴሎም ወዳጅ እንዳልሆነ ያውቃል፡፡
እዚህ ስፍራ ጸሐፊው አቤሴሎም አብሯቸው እንዲሄድ ዳዊት ይፈቅድ ዘንድ አምኖን የጠየቀበትን ሁኔታ በእርሱ ላይ አካላዊ ጫና እንዳሳረፈ አድርጎ ያቀርበዋል፡፡ "አቤሴሎም አምኖን ይመጣ ዘንድ ዳዊትን ለመነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው አምኖንን በመግዳላቸው ሊከተል የሚችለው ውጤት ሊያስፈራቸው እንደማይገባ ነው፡፡ ይህ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የንጉሱን ልጅ በመግደላችሁ እንወነጀላለን ብላችሁ አትፍሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
አቤሴሎም ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠይቀው ለአምኖን መገደል እርሱ ተጠያቂ እንደሚሆን ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፤ ምክንያቱም ያዘዛቸው እርሱ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ይህን አንድታደርጉ ያዘዝኳችሁ እኔ ነኝ" ወይም "ለእርሱ መግደል ተጠያቂ የምሆነው እኔ ነኝ ምክንያቱም ይህን እንድታደርጉ እኔ አዝዣችኋለሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
አቤሴሎም ያደርጉት ዘንድ እነርሱን ያዘዘው ነገር በጥያቄው ውስጥ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እርሱን እንድትገድሉት አላዘዝኳችሁም" (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሞቱትን አቤሴሎምን እና አምኖንን አይጨምርም፡፡ ይህ የሚያካትተው ወደ ድግሱ እንዲሄዱ ንጉሱ የፈቀደላቸውን የተቀሩትን ወንድ ልጆች ነው፡፡ "የተቀሩት የንጉሱ ወንድ ልጆች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ድግሱን ትተው የወጡትን የንጉሱን ወንዶች ልጆች ነው፡፡
"እንዲህም ሆነ፡፡" እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ፍሰት ቀጣዩን ትዕይንት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
"በመንገድ በመጓዝ ላይ"
እዚህ ላይ አንድ ሰው በእርግጥ ደርሷ ለዳዊት ወሬውን ሲነግረው ወሬው ደረሰ ይላል፡፡ "አንድ ሰው መጥቶ ወሬውን ለዳዊት እንዲህ ሲል ነገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ከዚያ ንጉሡ ተነስቶ ቆመ"
እነዚህን ነገሮች ያደረገው እጅግ ማዘኑን ለመግለጽ ነው፡፡ "ልብሱን ቀደደ፣ አምርሮ በማዘን ምድር ላይ ወደቀ" (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እነርሱ ይህንን ያደረጉት ሀዘናቸውን ለመግለጽ እና ከንጉሱ ጋር ለማዘን ነው፡፡ "ልብሶቻቸውንም ቀደዱ፣ ከንጉሱ ጋር አዘኑ" (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህን የወንድ ስሞች በ2 ሳሙኤል 13፡3 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ
"ጌታዬ፣ ይህንን አይመን"
ኢዮአብ አክብሮቱን ለመግለጽ ዳዊትን "ጌታዬ" ይለዋል
ይህ አምኖን እህቱን ደፈራት የሚለውን በጨዋ/ትሁት ቋንቋ ለመግለጽ ነው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
"ንጉሱ የእኔ ጌታ፣ አይቀበል/አያስብ"
"አንድን ነገር ወደ ልብ መውሰድ/በልብ ማኖር" የሚለው ሀረግ "ስለዚያ ነገር መጨነቅ" ማለት ነው፡፡ "ስለዚህ ወሬ አትጨነቅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት አገልጋዩ በከተማይቱ ግንብ ሲጠብቅ ሳለ ጠላትን በንቃት ይከታተል ነበር፡፡ "ይጠብቅ የነበረው" ወይም "በከተማይቱ ግንብ ይጠብቅ የነበረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ አገልጋዩ ያደርግ የነበረው ጥበቃ የተገለጸው ዐይኖቹን ወደ ላይ እንዳነሳ ተደርጎ ነው፡፡ "አቅንቶ ተመለከተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ፍሰት ቀጣዩን ትዕይንተ ለማስተዋወቅ ነው፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የወንዶች ልጆቹ ጩኸት የተነገረው ድምጻቸው ወደ ሰማይ እንዳነሱት አንድ ነገር ተደርጎ ነው፡፡ "ጮኹ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
" ለወንድ ልጁ ለአሞን"
"ለሶስት አመታት በቆየበት"
እዚህ ስፍራ የዳዊትን ናፍቆት ለማጉላት ያሳሰበው ሁኔታ ተገልጽዋል፡፡
"ከዚህ በኋላ በአምኖን ሞት ማዘኑ አልቀጠለም፡፡" ይህ የሚያመለክተው አቤሴሎም ወደ ጌሹር ከሸሸ በኋላ ያለውን ሶስት አመት ነው፡፡
ይህ ቃል እዚህ ስፍራ ላይ የዋለው በዋናው ታሪክ ፍሰት ላይ ማቆሚያ ምልክት ለማድረግ ነው፡፡ እዚህ ጸሐፊው በታሪኩ ውስጥ ስለ አዲስ ሰው ይናገራል፡፡
ይህ የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 2፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ ማለት ኢዮአብ ዳዊት ያስብ የነበረውን ለይቶ አውቋል ወይም ተረድቷል ማለት ነው፡፡
ይህ ማለት ኢዮአብ አንድ ሰው መልዕክት አስይዞ ወደ ቴቁሔ ላከ ደግሞም አንዲት ሴት ወደ እርሱ እንዲያመጡ አደረገ፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "መልዕክት አስይዞ አንድ ሰው ወደ ቴቁሄ ላከ ደግሞም አንዲት ብልህ ሴት ወደ እርሱ ይዘው መጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአጠቃላይ ስለ ሞቱ ሰዎች ሳይሆን፣ ስለ አንድ የሞተ ሰው ያመለክታል፡፡ "አንድ የሞተ ሰው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን ያደረገችው ለንጉሱ ያላትን ክብር እና መታዘዝ ለማሳየት ነው፡፡ "በምድር ላይ በፊቷ በመደፋት ለንጉሱ ያላትን ክብር አሳየች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"ከወንድ ልጆቼ አንዱ ሌላውን በአንድ ነገር መታው"
"መላው ቤተሰቤ"
ሴትየዋ ለንጉሡ ያላትን ክብር ለማሳየት ራስዋን "የአንተ አገልጋይ" ብላ ትጠራለች፡፡
ይህ መግደል ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጥፋተኛውን ወንድሙን ከገደሉት የቤተሰቡን ሀብት የሚወርስ ልጅ አይተርፍም፡፡ የዚህ ሃሳብ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ይህንን ካደረጉ፣ የቤተሰባችንን ወራሽ ያጠፋሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሴትየዋ በህወት የቀረውን ብቸኛ ልጇን የምትገልጸው እንደሚነድ የከሰል ቁራጭ አድርጋው ነው፡፡ ልጇን የሚገድሉትን ሰዎች የምትገልጸው የሚነደውን ከሰል እንደሚያጠፉ አድርጋ ነው፡፡ "በዚህ መንገድ የቀረኝን ብቸኛ ልጅ ይገድሉታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ለባሌ ስምም ሆነ ዘር አያስቀሩለትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ/ድርብ አሉታ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ወንድ ልጅ የቤተሰቡን ስም ወደ ተከታዩ ትውልድ የሚያሸጋግር መሆኑን ነው፡፡ "የቤተሰባችንን ስም የሚጠብቅ ወንድ ልጅ አይኖርም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"በምድር፡፡" ይህ ገላጭ ሀረግ የሚያጎላው ባል ከሞተ በኋላ የቤተሰቡ መስመር/ሀረግ በምድር ላይ ሊቀጥል አለመቻሉን ነው፡፡ "የምድር ገጽ" የሚለው የሚያመለክተው ሰዎች የሚራመዱበትን ምድር ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔ ስለዚህ ጉዳይሽ አዛለሁ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን የቦታ ስም በ2 ሳሙኤል 14፡12 ላይ እንደ ተረጎሙት ይተርጉሙት፡፡
ይህ ማለት ህዝቡ፣ ንጉሱ የሴትየዋን ቤተሰብ በመርዳቱ ተሳስቷል ቢል ንጉሱ ጥፋተኛ አይሁን፡፡ የዚህ ሃሳብ ሙሉ ትርጉም ሊብራራ ይችላል፡፡ "የእኛን ቤተሰብ በመርዳቱ ማንም ንጉሱን ጥፋተኛ ቢያደርግ፣ በዚያ ምትክ የእኔ ቤተሰብ ጥፋተኛ ይደረግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዙፋን" የሚለው ቃል የሚያመለክተው በዳዊት ስፍራ ንጉስ የሚሆነውን ሰው ነው፡፡ "ንጉሡ እና የእርሱ ትውልድ" ወይም "ንጉሱ እና ቤተሰቡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ንጹሃን ናቸው፡፡" ይህ የሚያመለክተው ወደፊት ማንም ንጉሱን ጥፋተኛ አድርጎ ቢቆጥር፣ እርሱ በዚህ ጉዳይ ንጹህ ይሆናል፡፡ "ይህን ጉዳይ በሚመለከት ንጹህ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ማስፈራራት የተገለጸው በአጠቃላይ እንደ መናገር ነው፡፡ "የሚያስፈራሽ" ወይም "በማስፈራራት የሚናገርሽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት ሰውየው እርሷን አይነካትም በሚል፣ አንድ ሰው እርሷን አያስፈራራትም ወይም አይጎዳትም በሚል ይናገራል፡፡ ዳዊት ሴትየዋን የሚያስፈራራት ሰው ዳግም እንዲያስቸግራት እንደማይፈቅድ በውስጠ ታዋቂ ተጠቁሟል፡፡ የዚህ ሃሳብ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ዳግም እንደማያስፈራራሽ አረጋግጥልሻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሴትየዋ ለንጉሡ ያላትን አክብሮት ለማሳየት ራሷን "የአንተ አገልጋይ" በማለት ትገልጻለች፡፡
"ስለ ሌላ ነገር መናገር፡፡" ሴትየዋ ንጉሡን ስለ ሌላ ርዕስ እንድትናገር እየተየቀች ነው፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ንጉሡ ንግግሯን እንድትቀጥል ፈቃድ እየሰጣት ነበር፡፡ "ለእኔ መናገር ትችያለሽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሴትየዋ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የጠየቀችው ዳዊት በአቤሴሎም ላይ ስላደረሰው ነገር ለመገሰጽ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አሁን የተናገርከው ራሱ ስህተት መስራትህን ያረጋግጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሴትየዋ ፊት ለፊት ባትናገርም ንጉሡ በደለኛ መሆኑን ለመጠቆም፣ በደለኛ ከሆነ አንድ ሰው ጋር ንጉሡን ታነጻጽራለች፡፡ "ንጉሡ ራሱን ጥፋተኛ አድርጓል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"እርሱ ያሳደደው ልጁ"
እዚህ ስፍራ ሴትየዋ ስለ ሞተ አንድ ሰው በመሬት ላይ እንደ ፈሰሰ ውሃ አድርጋ ትናገራለች፡፡ "ሁላችንም ሟች ነን፣ ከሞትን በኋላ ዳግም ወደ ህይወት መመለስ አንችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሴትየዋ ዳዊት ልጁን መልሶ መቀበል እንዳለበት እያመላከተች ነው፡፡ ይህ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ከፊቱ ያስወገደውን እየመለሰ ነው፣ አንተም ለልጅህ እንደዚያው ማድረግ ይገባሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የታወቀው መረጃ ሊቀርብ ይችላል፡፡ "ሰዎች እንድፈራ ስላደረጉኝ መጥቻለሁ" (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
ሴትየዋ ለንጉሡ ያላትን ክብር ለማሳየት ራስዋን "የአንተ አገልጋይ" ብላ ትጠራለች፡፡
ይህ ሀረግ ፈሊጥ ነው፡፡ እንደዚሁም፣ "እጅ" የሚለው የሰውን የቁጥጥር አቅም የሚያመለክት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ከሰውየው ቁጥጥር ውጭ" በሚለው ውሰጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የጌታዬ የንጉሡ መልዕክት"
እዚህ ስፍራንጉሡ ዳዊት ከ "እግኢአብሔር መልአክ" ጋር ተነጻጽሯል፡፡ "ንጉሡ እንደ እግዚአብሔር መልአክ ነው፣ ምክንያቱም ሁለቱም ክፉውን ከመልካሙ ለይቶ መናገር ይችላሉ" (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ አሉታዊ ዐረፍተ ነገሩ የዋለው ትኩረት ለመስጠት ነው፤ ሆኖም በአዎንታዊ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እባክሽ ስለምጠይቅሽ ነገር ሁሉ እውነቱን ንገሪኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት/ላይዶልስ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የኢዮአብን ተጽዕኖ ነው፡፡ "ኢዮአብ በዚህ ሁሉ ተጽዕኖ አላሳደረብሽምን" ወይም "እነዚህ ነገሮች እንድትናገሪ የላከሽ ኢዮአብ ነውን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የአንተ ህያውነት እርግጥ የሆነውን ያህል፡፡" እዚህ ስፍራ ሴትየዋ ዳዊት የተናገረውን ነገር እርግጠኝነት እርሱ በህይወት መኖሩ እርግጥ ከመሆኑ ጋር የምታነጻጽረው የእርሱ ሃሳብ ምን ያህል እውነት እንደሆነ ለማጉላት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሴትየዋ ከንጉሡ ጋር መነጋገር እና እውነቱን ከእርሱ መሸሸግ ያለው ያለውን አስቸጋሪነት የምትገልጸው ወደ የትኛውም አቅጣጫ ማምለጥ ካቃተው ሰው ጋር በማነጻጸር ነው፡፡ "ማንም እውነቱን ከማወቅ ሊያግድህ አይችልም" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አገላለጹ ሁለት ጽንፎችን ያሳያል ትርጉሙም "ወዴትም" ማለት ነው፡፡ "በፍጹም የትም" ወይም "የትም ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜሪዝም/ጽንፍ የሚለውን ይመልከቱ)
"ንጉሡ ጌታዬ ጠቢብ ነው"
ሴትየዋ የዳዊትን ጥበብ ከመልአክ ጥበብ ጋር ያነጻጸረችው ዳዊት ምን ያህል ጥበበኛ እንደሆነ ለማጉላት ነው፡፡ "እንደ እግዚአብሔር መልአክ፣ አንተ በጣም ጠቢብ ነህ" (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በውስጠ ታዋቂነት ንጉሡ ኢዮአብን ያናግረው ዘንድ እርሱን/አቤሶሎምን እንዲያመጣው ተናግሯል፡፡ የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ከዚያም ንጉሡ ኢዮአብን ጠርቶ እንዲህ አለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የዋለው የአንድን ሰው ትኩረት ቀጥሎ ወደ ሚነገረው ነገር ለመሳብ ነው፡፡ "ስማ/አድምጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ኢዮአብ ንጉሡ እንዲያደርግ የሚፈልገውን ነው፡፡ የዚህ ሃሳብ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔ አደርገው ዘንድ አንተ የምትፈልገው ነገር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮአብ ይህንን ያደረገው ንጉሡን ለማክበር እና የንጉሡን ታላቅነት ለማሳየት ነው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት)
ኢዮአብ ለንጉሡ ያለውን ክብር ለማሳየት ራሱን "የአንተ አገልጋይ" ሲል ይጠራል/ያመለክታል፡፡
"ሞገስ አግኝቻለሁ" የሚለው ሀረግ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ በአንድ ሰው ፊት ተቀባይነት ማግኘት ማለት ነው፡፡ እንደዚሁም "ዐይኖች" የሚለው ለማየት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን ደግሞም ማየት ፍርድን ወይም ምዘናን ይወክላል፡፡ "አንተ በእኔ ደስ ተሰኝተሃል" ወይም "አንተ እኔን ተቀብለሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እንዲሁም ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"ምክንያቱም ንጉሡ"
"እንድታደርግልኝ የጠየቅኩህን አደረግህ"
ይህ ቃል በዋናው ታሪክ ፍሰት መቆሚያ ያበጃል፡፡ ይህ አዲስ ክፍል ተከትሎ ለሚመጣው የታሪክ ክፍል የመረጃ ዳራ ይሰጣል፡፡ (የመረጃ ዳራ የመለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች ማንንም ካደነቁት ይልቅ አቤሴሎምን በውበቱ አደነቁ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
መልካም እና ለዕይታ ደስ የሚያሰኝ፣ በተለይ ለፊት/ገጽታ ውበት
ይህ ማለት መላ ሰውነቱ ያለ ነቀፊታ ነበር፡፡ "ከአካሉ በአንዱም ላይ ነቀፊታ አልነበረም" በሚለው ውሰጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሚሪዝም/ጽንፍ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዘመናዊ መለኪያ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሁለት ተኩል ኪሎ ግራም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱሳዊ የክብደት መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
ንጉሡ የሰቅልን መደበኛ ክብደት እና ሌሎች ክብደቶችን እና መለኪያዎችን የሚወስንበት መለኪያ አለው
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አቤሴሎም ሶስት ወንድ ልጆች እና አንድ ሴት ልጅ ነበረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ ቃል በዋናው ታሪክ ፍሰት መቆሚያ ያበጃል፡፡ ይህ አዲስ ክፍል ተከትሎ ለሚመጣው የታሪክ ክፍል የመረጃ ዳራ ይሰጣል፡፡ (የመረጃ ዳራ የመለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች ማንንም ካደነቁት ይልቅ አቤሴሎምን በውበቱ አደነቁ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
መልካም እና ለዕይታ ደስ የሚያሰኝ፣ በተለይ ለፊት/ገጽታ ውበት
ይህ ማለት መላ ሰውነቱ ያለ ነቀፊታ ነበር፡፡ "ከአካሉ በአንዱም ላይ ነቀፊታ አልነበረም" በሚለው ውሰጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሚሪዝም/ጽንፍ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዘመናዊ መለኪያ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሁለት ተኩል ኪሎ ግራም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱሳዊ የክብደት መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
ንጉሡ የሰቅልን መደበኛ ክብደት እና ሌሎች ክብደቶችን እና መለኪያዎችን የሚወስንበት መለኪያ አለው
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አቤሴሎም ሶስት ወንድ ልጆች እና አንድ ሴት ልጅ ነበረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ "የንጉሡ ፊት" የሚለው የሚያመለክተው ንጉሡን ራሱን ነው፡፡ "ንጉሡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቃል" የሚለው "መልዕክት" ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህም ማለት አቤሴሎም ጥያቄ አስይዞ ወደ ኢዮአብ መልዕክተኛ ላከ፡፡ "አቤሴሎም እርሱን ይልከው ዘንድ እየጠየቀ ወደ ኢዮአብ መልዕክተኛ ላከ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
አቤሴሎም ኢዮአብ ወደ እርሱ እንዲመጣ የፈለገው እርሱን እንዲያየው እና ንጉሡን ማየት እንዲችል እንዲያስታርቀው መሆኑ በስውር ተጠቅሷል፡፡ የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ወደ እርሱ እንዲመጣ እና ንጉሡን ይመለከት ዘንድ እንዲያስታርቀው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቃል" የሚለው "መልዕክት" ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ ማለት በተመሳሳይ ጥያቄ ወደ ኢዮአብ መልዕክተኛ ላከ፡፡ የዚህ ሙሉ ትርጉሙ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ስለዚህም አቤሴሎም በተመሳሳይ ጥያቄ ዳግም ወደ ኢዮአብ መልዕክተኛ ላከ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ቃል የዋለው ሰዎችን አንድ ነገር ለማስታወስ ነው፡፡ "እንደምታውቁት"
"ትኩረት ሰጥ፣ ምክንያቱም የምናገረው እውነትም ጠቃሚም ነው"
እዚህ ስፍራ "ቃል" የሚለው "መልዕክት" ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ ማለት መልዕክተኛ ላከ ማለት ነው፡፡ "መልዕክተኛ ላክሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ለንጉሡ መልዕክት የተጻፈው ተናጋሪው አቤሴሎም እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ አቤሴሎም ኢዮአብን በእርሱ ምትክ ሆኖ መልዕክቱን እንዲናገር ይጠይቀዋል፡፡ የዚህ ሃሳብ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በእኔ ምትክ ሆነህ ለንጉሡ እንድትናገር" ወይም "ንጉሡን ስለ እኔ እንድትጠይቅ" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የንጉሡ ፊት" የሚለው የሚያመለክተው ንጉሡን ራሱን ነው፡፡ "ንጉሡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
አቤሴሎም ለንጉሡ ክብር እያሳየ ነው፡፡ "ንጉሡን ለማክበር ወደ ምድር ዝቅ ብሎ ሰገደ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ንጉሡ አቤሴሎምን ይቅር ማለቱንና መልሶ መቀበሉን ነው፡፡ የዚህ ሙሉ ትርጉሙ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እንዲሁም ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ፍሰት ቀጣዩን ትዕይንት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ (አዲስ ትዕይንት ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሰዎች አቤሴሎምን ለማክበር ከሰረገላው ፊት ይሮጣሉ፡፡ "እርሱን ለማክበር በፊቱ ከሚሮጡ ሀምሳ ሰዎች ጋር" (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ለአቤሴሎም ጥያቄ ምላሽ በሚሰጥበት ወቅት ለእርሱ ክብር ለመስጠት "የአንተ አገልጋይ" በማለት ራሱን ይጠራ ነበር፡፡
ሰውየው ለአቤሴሎም ጉዳዩን እንደሚናገር በውስጠ ታዋቂነት ተጠቅሷል፡፡ ይህ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አቤሴሎም ሰውየውን ችግሩ ምን እንደሆነ ይጠይቀዋል፣ ከዚያም ሰውየው ፍትህ እንደሚፈልግ ለአቤሴሎም አብራርቶ ይናገራል፡፡ ከዚያም አቤሴለም ለሰውየው እንዲህ ይላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው በአንድነት የዋሉት የእርሱ ጉዳይ መልካም እንደሆነ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ጉዳይን "መስማት" ማለት ነገሩን መስማት እና በዚያ ላይ የውሳኔ ፍርድ መስጠት ማለት ነው፡፡ "ጉዳይህን ለመበየን/በጉዳይህ ላይ ፍርድ ለመስጠት" ወይም "የአንተን ጉዳይ ከላይ ሆኖ ለማየት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ድርጊት የወዳጅነት ሰላምታ ነው፡፡ "በማቀፍና በመሳም እንደ ወዳጅ ሰላምታ ይሰጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ለክርክራቸው ብይን ለማግኘት ወደ ንጉሡ ይመጣሉ፡፡ "ለክርክራቸው ብይን ለማግኘት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ዐረፍተ ነገር ትርጉም አቤሴሎም ሰዎች ከዳዊት ይልቅ ለእርሱ ታማኝ እንዲሆኑ ያሳምናቸው ነበር ማለት ነው፡፡ እዚህ ስፍራ ጸሐፊው እርሱ ልባቸውን ሰረቀ በማለት ሰዎች እንዴት ለአቤሴሎም ታማኝ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ "አቤሴሎም በዚህ መንገድ የእስረኤል ሰዎች ለእርሱ ታማኝ እንዲሆኑ አሳመናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ፍሰት ቀጣዩን ትዕይንት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ (አዲስ ትዕይንት ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው እርሱ ከኢየሩሳሌም ከተመለሰ ከአራት አመት በኋላ ነው፡፡ "አቤሴሎም ወደ ኢየሩሳሌም ከተመለሰ ከአራት አመት በኋላ፣ እርሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"በኬብሮን ለያህዌ የገባሁትን ስለት ለመፈጸም"
እዚህ ስፍራ አቤሴሎም ራሱን በዚህ መንገድ የሚገልጸው ንጉሡን ለማክበር ነው፡፡
"ስለዚህም አቤሴሎም ሄደ"
እዚህ ስፍራ የእስራኤል ነገዶች የሚኖሩበት ስፍራ የተጠቀሰው ራሳቸውን ነገዶቹን ተደርጎ ነው፡፡ "በእስራኤል ነገዶች ምድር በሙሉ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"መለከት ሲነፋ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እርሱ የጋበዛቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"በየዋህነት ሄዱ"
ይህ ማለት አኪጦፌልን እንዲያገኙትና ወደ እርሱ እንዲያመጡት መልዕክተኛ ላከ፡፡ "… የነበረውን አኪጦፌልን አግኝተው እንዲያመጡት መልዕክተኛ ላከ" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሰዎች "በልባቸው" የተጠቀሱት ለአቤሴሎም ያላቸውን ታማኝነት ለማጉላት ነው፡፡ "የእስራኤል ሰዎች ለ…ታማኞች ናቸው" ወይም "የእስራኤል ሰዎች… እየተከተሉ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት ስለ አቤሴሎም እና ከእርሱ ጋር ስላሉት ሰዎች በአንድነት ስለ "አቤሴሎም" እንደሚናገር አድርጎ ይናገራል፤ ምክንያቱ ሰዎቹ የአቤሴሎምን ስልጣን ስለተቀበሉ/ስለተከተሉት ነው፡፡ "ከአቤሴሎም እና ከሰዎቹ እናምልጥ… እርሱ እና ሰዎቹ በፍጥነት… እናም… ያመጡብናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከተማይቱ" የሚለው በከተማዋ የሚኖሩ ሰዎችን የሚያመለክት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "የሰይፍ ስለት" የሚለው የእስራኤላውያንን ሰይፎች የሚያመለክት እና በጦርነት ሰዎቹን መግደላቸውን የሚያጎላ ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ "የከተማችንን ሰዎች ያጠቃሉ ደግሞም በሰይፎቻቸው ይገድሏቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ጥፋት እንዲደርስ ምክንያት መሆን ማለት ነው
እዚህ ስፍራ "መጠበቅ" የሚለው ቃል ጥንቃቄ ማድረግ ማለት ነው፡፡ "ቤቱን እንዲጠብቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ከተማይቱን ለቀው ሲወጡ የሚመጡበትን የመጨረሻ ቤት ነው፡፡ "ከተማይቱን ለቀው ሲወጡ የመጨረሻው ቤት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የእነዚህን የህዝብ ወገኖች ስም በ2 ሳሙኤል 8፡18 ላይ እንደ ተረጎሙት በተመሳሳይ ይተርጉሙ፡፡
ይህን የህዝብ ወገን ስም በ2 ሳሙኤል 6፡10 ላይ እንደ ተረጎሙት በተመሳሳይ ይተርጉሙ፡፡
"600 ወንዶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን የህዝብ ወገን ስም በ2 ሳሙኤል 6፡10 ላይ እንደ ተረጎሙት በተመሳሳይ ይተርጉሙ፡፡
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚያመለክተው ንጉሡ እነርሱ ከእርሱ ጋር መሄድ አለባቸው ብሎ አንደማያስብ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንተ ከእኛ ጋር መሄድ አያስፈልግህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ዳዊት ኢታይ እንዲመጣ አለመፈለጉን ያጎላል፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ከእኛ ጋር እንድትዞር ላደርግ አልፈልግም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ትናንት" የሚለው በቅርብ ጊዜ የሚለውን ለማጋነን ነው፡፡ የጌት ሰው ኢታይ በዚያ ብዙ አመት ኖሯል፡፡ "በዚህ ስፍራ የኖርከው ለአጭር ጊዜ ብቻ እንደመሆኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ዳዊት ለእርሱ የሰጠው በረከት/ምርቃት ነው፡፡ "ያህዌ ሁሌም ለአንተ ታማኝነቱን እና እውነቱን ያድርግልህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ተናጋሪው ብርቱ ቃል ኪዳን ይገባል፡፡ ቃል ኪዳኑን የመጠበቁን እርግጠኝነት ከያህዌ እና ከንጉሡ ህያውነት ጋር ያነጻጽራልለ፡፡ "በያህዌ እና በንጉሡ ህይወት በጽኑ ቃል እገባለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኢታይ ራሱን በዚህ መንገድ የሚገልጸው ንጉሡን ለማክበር ነው፡፡
"አንተን እየደገፍኩ ብገደል እንኳን"
ብዙዎቹ የእስራኤል ሰዎች ንጉሡ ለቆ ሲወጣ በጮኸት አለቀሱ፡፡ እዚህ ይህ ማጠቃለያ የቀረበው መላው አገር አለቀሰ በሚል ነው፡፡ "በመንገድ የነበረው ህዝብ ሁሉ አለቀሰ" ወይም "ብዙ ህዝብ አለቀሰ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ የሚያለቅሰው ህዝብ የተነገረው ሁሉም አንድ ከፍ ያለ ድምጽ እንደተጋሩ ተደርጎ ነው፡፡ "ጮኸው/ከፍ ባለ ድምጽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ኢየሩሳሌም አጠገብ የሚገኝ ቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ "የያህዌ ዐይኖች" የሚለው የሚያመለክተው የያህዌን ፈቃድና ሃሳብ ነው፡፡ በሰዎች ዘንድ "ሞገስ ካገኘህ" በአንተ ተደስተዋል ማለት ነው፡፡ "ያህዌ በእኔ ደስ ተሰኝቷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"የእርሱ መገኘት ባለበት፡፡" የቃል ኪዳኑ ታቦት የሚወክለው የያህዌን መገኘት ነው፡፡ ይህ የሚያመለክተው ታቦቱ የሚገኝበትን ስፍራ ነው፡፡ "የተቀመጠበት ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 8፡17 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ሳዶቅን ለመገሰጽ ሲውል በዐረፍተ ነገር ሊተረጎምም ይችላል፡፡ "ሊሆን ያለውን ማወቅ ትችላለህ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል አድማጩ ቀጥሎ ለሚነገረው ትኩረት እንዲሰጥ የሚያደርግ ነው፡፡ "ስማ/አድምጥ" በሚለው ወስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ ለንጉሡ መልዕክተኛ መላክን የሚያመለክት ነው፡፡ "ለእኔ መረጃ ለመስጠት ወደ እኔ መልዕክተኛ እስክትልክ ድረስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ንጉሡ በኢየሩሳሌም እየሆነ ስላለው መረጃ እንደሚደርሰው ይጠቁማል፡፡ "በኢየሩሳሌም እየሆነ ያለውን እንድትነግረኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ጫማ ወይም ነጠላ ጫማ/ሰንደል ሳይደረግ
ይህ የሀዘን እና ሀፍረት ምልክት ነው፡፡ "ራሱን በሀዘን ተከናንቦ " በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 15፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
በአንድ ሌላ ሰው ላይ በተቃውሞ አብረው የሆኑ ሰዎች
ዳዊት ያህዌን የአኪጦፌልን ምክር ሞኝነት እና ጥቅም የሌለው እንዲያደርግ ይለምናል፡፡ "እባክህ አኪጦፌል የሚመክረውን ምክር ሁሉ ሞኝነት እና እርባና ቢስ አድርገው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ፍሰት ቀጣዩን ትዕይንት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ (አዲስ ትዕይንት ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ"ጫፍ" ሚለው ቃል የዋለው ዳዊት ከታች ወደ ላይ ስለወጣ እና ወደ ኮረብታው ጫፍ ስለሄደ ነው፡፡ "ከኮረብታው ጫፍ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች በአንድ ወቅት እግዚአብሔርን ያመልኩ በነበረበት ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአንድ ወገን ህዝብ የሆኑ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀፍረትን እና መጸጸትን የሚገልጽ ድርጊት ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "አፈር" የሚለው "ትቢያ" ነው፡፡ "እጅግ ማዘኑን ለማሳየት ልብሱን ቀደደ፣ በራሱም ላይ ትቢያ ነሰነሰ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ዳዊት ለኩሲ የአኪጦፌልን ምክር ሁሉ ከንቱ እንዲያደርግ ሀሳብ ያቀርብለታል፡፡ "የአኪጦፌልን ምክር በማፍረስ/በመቃወም ልታገለግለኝ ትችላለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠይቀው ኩሲ ብቻውን እንደማይሆን ሊነግረው ፈልጎ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ካህናቱ ሳዶቅ እና አብያታር አንተን ለመርዳት በዚያ ይገኛሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አጠቃላይ አስተያየት ነው፡፡ ይህ ማለት ማናቸውንም ጠቃሚ እና መረጃ ሊሆኑ የሚችሉ የሚሰማቸውን ነገሮች ማለት እንጂ እያንዳንዷን ቃል ማለት አይደለም፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"እጃቸው" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው ወጣት ወንዶችን ሲሆን እነርሱም መልዕክተኛ ሆነው ያገለግላሉ ማለት ነው፡፡ "ልጆቻቸው ለእኔ እንዲነግሩኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 4፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
"200 የተጋገረ…100 ጥፍጥፍ… አንድ መቶ ዘለላ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"እንጀራ"
እነዚህ ሀረጎች የሚያመለክቱት በአንድነት የተጨመቁ ዘቢብ እና በለስን ነው
የደረቀ ወይን
"አቁማዳ ሙሉ ወይን"
አቅም ማጣት እና ድካም መሰማት
" የጌታህ የልጅ ልጅ፣ ሜምፊቦስቴ"
የአንድ ሰው የወንድ ወይም የሴት ልጁ ልጅ
ይህ ቃል አድማጩ ቀጥሎ ለሚነገረው ትኩረት እንዲሰጥ የሚያደርግ ነው፡፡ "ስማ/አድምጥ" በሚለው ወስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ የስስራኤልን ህዝብ ያመለክታል፡፡ "የእስራኤል ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እንዲገዛ የሚፈቀደለት የሳኦል ትውልድ ስለመገኘቱ የተገለጸው መንግስቱ ለቤተሰባቸው እንደሚመለስ ተደርጎ ነው፡፡ "አያቴ ይገዛው የነበረውን መንግስት እንድገዛ ትፈቅድልኛለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 4፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
ሲባ እዚህ ስፍራ ይህን ሲናገር በንጉሡ ፊት ወደቆ አልሰገደም፡፡ ይህ ማለት በንጉሡ ፊት ቢሰግድ በሚያሳየው በዚያው አይነቱ ትህትና ንጉሡን ያገለግላል ማለት ነው፡፡ "በታላቅ ትህትና አገለግልሃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሞገስ ማግኘት" የሚለው ሀረግ በአንድ ሰው ዘንድ ተቀባይነትን ማግኘት የሚል ትርጉም አለው፡፡ እንደዚሁም "ዐይኖች" መታየት ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን፣ መታየት ፍትህን ወይም ሚዛንን ይወክላል፡፡ "አንተ በእኔ ደስ እንድትሰኝ እፈልጋለሁ" ወይም "አንተ በእኔ ደስ እንዲልህ እመኛለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
የዚህችን ከተማ ስም በ 2 ሳሙኤል 3፡16 ላይ በተተረጎመው መሰረት ይተርጉሙ
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡
"ምንም እንኳን በዚያ ቢኖሩም"
እነዚህ ክብር ያለውን ሰው የሚጠብቁ ሰዎች ናቸው
ክፉ፣ ወንጀለኛ ወይም ህግ የማያከብር ሰው
እዚህ ስፍራ "ደም" የሚለው የሚያመለክተው እርሱ ተጠያቂ ለሆነባቸው በጦርነት ለተገደሉ ሰዎች ሁሉ ነው፡፡ "ነብሰ ገዳይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እነርሱን በመቅጣት እየከፈላቸው ነው፡፡ ይህ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ያህዌ ቀጥቶሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ደም" የሚለው የሚያመለክተው ከሳኦል ቤት የተገደሉ ሰዎችን ነው፡፡ ንጉሡ ለእነርሱ መሞት ተጠያቂ ነው፡፡ "ብዙዎቹን የሳኦል ቤተሰቦች በመግደል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ንጉሥ ሆኖ የገዛው ሳኦል አስቀድሞ ይገዛቸው የነበሩትን እነዚያኑ ህዝቦች ነው፡፡ "ንጉሥ ሆነህ የገዛኸው በማን ስፍራ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚያመለክተው በቁጥጥር ስር ማድረግን ነው፡፡ "በአቤሴሎም ቁጥጥር ስር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ 2 ሳሙኤል 2፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ 2 ሳሙኤል 2፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
አቢሳ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው በሰውየው ላይ ቁጣውን ለመግለጽ ነው፡፡ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ይህ የሞተ ውሻ ንጉሡን በዚህ መንገድ መናገር የለበትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔን የሚረግምበት ምክንያት"
ይህ እንደ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተነገረው መልሱ "ማንም" የሚለው መሆኑን ለማጉላት ነው፡፡ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ ማንም ቢሆን ‘ለምን ንጉሡን ትራገማለህ?' ብሎ ሊጠይቀው አይችልም፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ልጁን በዚህ መንገድ የገለጸው በልጁ እና በአባቱ መሃል ያለውን ጥብቅ ትስስር ለማጉላት ነው፡፡ "የራሴ ልጅ" ወይም "ውድ ልጄ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አንድን ሰው መግደልን ሻል ባለ ቃል መግለጽ ነው፡፡ "ሊገድለኝ ይፈልጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ሰውየው ሊገድለው በመፈለጉ የማይደነቅ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በእርግጥ ይህ ብንያማዊ የእኔን ጥፋት ይፈልጋል!" ወይም "ይህ ብንያማዊ የእኔን ጥፋት መፈለጉ አያስደንቀኝም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት ሰውየው እርሱን ለመግደል ያለውን ፍላጎት የሚገልጸው ሰውየው ሊያጠፋው የሚፈልገው ነገር ዳዊትን እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ "እኔ እንድገደል ይፈልጋል" ወይም "ሊገድለኝ ይፈልጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ተዉት ግድ የለም" የሚለው ሀረግ እያደረገ የሚገኘውን አለማስቆም ማለት ነው፡፡ "እኔን መራገሙን አታስቁሙት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መመልከት" የሚለው "ስፍራ ሰጥቶት/ተመልክቶ" ማለት ነው፡፡ "ዋጋ ይሰጠው ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት መከራን የሚገልጸው ብንያማዊያን በላዩ ፈትተው እንደለቀቁት አደገኛ እንስሳ አድርጎ ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ምንም እንኳን ከታራው አናት ላይ ቢሆነም፣ ሳሚ ከዳዊት እና ከወታደሮቹ ትይዩ ይሄድ ነበር
ይህ የወንድ ስም በ 2 ሳሙኤል 15፡12 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ 2 ሳሙኤል 15፡32 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"እንዲህ ሆነ፡፡" ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ፍሰት ቀጣዩን ትዕይንት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ (አዲስ ትዕይንት ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የህዝብ ወገን በ 2 ሳሙኤል 15፡32 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ብርቱ የድጋፍ እና ፍቅር ስሜት
እነዚህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች የተጠየቁት ኩሲን ለመተቸት ነው፡፡ እነዚህ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ለዳዊት ታማኝ ወዳጅ ነበርክ፡ ከእርሱ ጋር መሄድ ነበረብህ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኩሲ እየገለጸ ያለው አቤሴሎምን ነው
እዚህ ስፍራ ኩሲ ትኩረቱን ከእርሱ ላይ አንስቶ በያህዌ እና እርሱ በመረጠው ህዝብ ላይ ለማድረግ አቤሴሎምን በሶስተኛ መደብ እየገለጸ/እያመለከተ ነው፡፡ ይህ በሁለተኛ መደብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንተ ነህ… ያ ሰው አንተ ነህ… ከአንተ ጋር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ኩሲ እነዚህን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች የጠየቀው አቤሴሎምን ለማገልገል መፈለጉን ለማጉላት ነው፡፡ በዐረፍተ ነገር ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ "ማገልገል የሚገባኝ የዳዊትን ልጅ ብቻ ነው፣ ስለዚህም እርሱን በስሩ ሆኜ አገለግላለሁ፡፡" ወይም "አንተ የዳዊት ልጅ በመሆንህ አንተን ማገልገል ይገባኛል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ 2 ሳሙኤል 15፡12 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለመጠበቅ" የሚለው ሀረግ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ/እንዲንከባከቡ ማለት ነው፡፡ "ቤተ ምንግሥቱን መጠበቅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አኪጦፌል አቤሴሎም ለአባቱ ክፉ ሽታ የሆነ ያህል እንዲያስቆጣው ይመክረዋል፡፡ "አባትህን አስቆጣው/ስሜቱን ጉዳው" ወይም "አባታህን በታለቅ ሁኔታ ንቀፍ/ስደብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ አቤሴሎምን የተከተሉ ሰዎች የተገለጹት በእጆቻቸው ነው፡፡ ወሬው ሰዎቹ ለአቤሴሎም ያላቸውን ታማኝነት ሲያጠነክር ህዝቡንም ያበረታታል፡፡ ይህ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የዚህ ወሬ አንተን የሚከተሉትን ሁሉ ታማኝነት ያጠነክራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"አበጁ"
ይህ ማለት ህዝቡ ደንኳኑን እና አቤሴሎም ከሴቶቹ ጋር ወደ ደንኳኑ ውስጥ ሲገባ እና ሲወጣ ይመለከት ነበር ማለት ነው፡፡ "መላው እስራኤል" የሚለው ሀረግ በቤተ መንግሥቱ አቅራቢያ የሚገኙ ሰዎች ብቻ ይህን ሊመለከቱ እንደሚችሉ የሚገልጽ አጠቃላይ አስተያየት ነው፡፡ "ወደ ድንኳን ሲገባ እስራኤላውያን ሊመለከቱ የሚችሉበት ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ጸሐፊው ሰዎች ምን ያህል የአኪጦፌልን ምክር በቀጥታ ከእግዚአብሔር መስማትን ያህል እንሚያምኑበት ያነጻጽራል፡፡ "በነዚያ ወቅት ሰዎች የአኪጦፌልን ምክር ከ… እንደ ተጠየቀ/እንደ መጣ አድርገው ያምኑበት ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የእግዚአብሔር አፍ የሚለው የሚወክለው ራሱን እግዚአብሔርን እና የእርሱን ቃል ነው፡፡ "እግዚአብሔር በራሱ አፍ የተናገረውን ያህል" ወይም "አንድ ሰው በራሱ በእግዘአብሔር ሲነገር የሰማውን ያህል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ተጠቃሽ ተውላጠ ስም የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ዳዊት እና አቤሴሎም ሁለቱም የአኤጦፌልን ምክር… ይመለከቱ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ይታሰብ ነበር"
ይህ የወንድ ስም በ 2 ሳሙኤል 15፡12 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"12፣000 ወንዶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"መጀምር"
"መድረስ"
እነዚህ ቃላት በመሰረቱ አንድ አይነት ትርጉም ሲኖራቸው በአንድ ላይ የቀረቡት ዳዊት ምን ያህል ደካማ እንደነበር ለማጉላት ነው፡፡ "ደካማ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ፍርሀት" የሚለው ቃል "መፍራት" ከሚለው ቅጽል ጋር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እርሱን አስጨንቀዋለሁ፣ ደግሞም እንዲፈራ አድረገዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ንጉሡን ለመግደል ማቀዱ ተመላክቷል፡፡ ይህ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ንጉሡን ብቻ እገድለዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ከዳዊት ጋር የነበሩ ሰዎችን ሁሉ ነው፡፡ "ከእርሱ ጋር የነበሩ ሰዎችን ሁሉ እመልሳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ አኪጦፌል የህዝቡን ደስታ የሚገልጸው ከሙሽሪት ደስታ ጋር በማነጻጸር ነው፡፡ "እናም ሙሽሪት ወደ ባሏ ስትመጣ ደሰ እንደሚላት በደስታ ይመጣሉ" ወይም "እናም በደስታ ይመጣሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ሰላም ማግኘት ወይም በሰላም መኖር ማለት ነው፡፡ "በሰላም ይኖራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ከንጉሡ ስልጣን በታች መሆንን ነው፡፡"ከስልጣንህ በታች" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ 2 ሳሙኤል 15፡32 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ 2 ሳሙኤል 15፡12 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የወታደሮቹ ቁጣ የተነጻጸረው ግልገሎቿ ከእርሷ ከተወሰዱባት አንዲት እናት ድብ ጋር ነው፡፡ "ግልገሎቿ እንደ ተወሰዱባት እናት ድብ ተቆጥተዋል፡፡" ወይም "እነርሱ በጣም ተቆጥተዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በአራት እግሩ የሚራመድ ስል መንጋጋ እና ጥርሶች ያለው ግዙፍ ፀጉራም እንስሳ
ይህ ማለት በብዙ ጦርሜዳ የተዋጋ እና የጦርነት መንገዶችን በሚገባ የሚያውቅ፡፡ "በብዙ ጦርሜዳ የተዋጋ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል አድማጩ ቀጥሎ ለሚነገረው ትኩረት እንዲሰጥ የሚያደርግ ነው፡፡ "ስማ/አድምጥ" በሚለው ወስጥ እንደሚገኘው፡፡
የተቆፈረ ጥልቅ መሬት
ይህ እርሱ ሊደበቅበት የሚችልበት ሌላ ስፍራ ነው፡፡ "ወይም በሌላ ስፍራ ተደብቋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የእርሱ ወታደሮች ከአንተ ሰዎች ጥቂቶችን በገደሉ ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ማረድ/ማለቀ" የሚለው ስም ብዙ ሰዎች በጭካኔ የተገደሉበት ትዕይንት ማለት ነው፡፡ ይህ እንደ ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አቤሴሎምን ከተከተሉት ወታደሮች ብዙዎቹ ታረደዋል" ወይም "የጠላት ወታደሮች አቤሴሎምን ከተከተሉት ወታደሮች ብዙዎችን ገድለዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ወታደሮች የተገለጹት የእነርሱ "ልቦች" በሚለው ነው፡፡ እንደዚሁም፣ ጠንካራ ጀግንነታቸው ከአንበሳ ብርታት ጋር ነው፡፡ "እንደ አንበሶች ጀግና የሆኑ" ወይም "በጣም ጀግና የሆኑ" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ እንደዚሁም፣ እዚህ ስፍራ "መላው እስራኤል" የሚለው የእስራኤል ወታደሮችን ብቻ ይወክላል፡፡ "እናንተ የእስራኤል ወታደሮች በአንድነት መሰብሰብ ይኖርባችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ከሰሜናዊ የእስራኤል ድንበር አንስቶ እስከ ደቡብ ድንበር ድረስ ማለት ነው፡፡ "ከጠቅላላው የእስራኤል ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጽንፍ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእስራኤል ወታደር ብዛት በባህር ዳርቻ እንደሚገኝ የአሸዋ ቅንጣት ብዛቱ ተጋኖ በንጽጽር የተገለጸበት ነው፡፡ "ሊቆጠር እስከማይቻል ድረስ እጅግ ብዙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና ጥቅል አስተያየት እንደዚሁም ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"በየግል" የሚለው ሀረግ ሌላውን ሰው መላክ ሳይሆን ይልቁንም እራስህ መሄድ ማለት ነው፡፡ "እንግዲያው አንተው ራስህ ወደ ጦርነት ምራቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ይሁን ብሎ እርሱ ወዳለበት በመሄድ ጥቃት ማድረስ ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የአቤሴሎም ሰራዊት የተገለጸው ጤዛ በማለዳ ምድርን እንደሚሸፍን በዳዊት ሰራዊት ላይ እንደሚወርድበት ተደርጎ ነው፡፡ "እኛ የዳዊትን ሰራዊት እናጠቃለን ደግሞም ሙሉ ለሙሉ እናሸንፋለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በምሽት ወደ ምድር ሊወድቅ የሚችል ፣ ምድርን የሚሸፍን እና በማለዳ እርጥበቱ የሚታይ ጭጋግ ወይም እርጥበት ያለው ቀዝቃዛ ውሃ
ይህ አሉታዊ ዐረፍተ ነገር ያገለገለው ትኩረት ለመስጠት ነው፤ ይህ በአዎንታ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የእርሱን ወንዶች በሙሉ እንገድላለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ቃላት ዳዊትን ያመለክታሉ፡፡ "ዳዊት ራሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተጠቃሽ ተውላጠ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን ወታደሮች እንጂ መላውን እስራኤላዊ አይደለም፡፡ "ከዚያም መላው ወታደራችን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ወታደሮች የከተማይቱ ቅጥር ያፈርሳሉ፤ ፍርስራሹንም ጎትተው ወደ ባህር ይጥላሉ፡፡ "ከተማይቱን እንደመስሳለን ደግሞም ድንጋዬቹን በገመድ ስበን ወደ ባህር እንጨምራለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከተማይቱን ምን ያህል ሙሉ ለሙሉ እንደሚያጠፏት ለመግለጽ የቀረበ ግነት ነው፡፡ ከከተማይቱ እያንዳንዲቱን ድንጋይ ጠርገው አያስወግዱም፡፡ "ከተማይቱ ሙሉ ለሙሉ እስክትጠፋ ድረስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና ጥቅል አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ 2 ሳሙኤል 15፡32 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ አርካዊ የህዝብ/ሰዎች የቡድን ስም ነው፡፡
ይህ የወንድ ስም በ 2 ሳሙኤል 15፡12 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"አለመቀበል/መጣል" የሚለቀው ቃል "ተቃወመ/ጣለ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የእስራኤል ወንዶች የአኪጦፌልን መልካም ምክር ላለመቀበል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመለከቱ)
በአንድ ነገር ላይ አንደን ነገር ለ "ማምጣት" ማለት በእነርሱ ላይ እንዲሆን ማለት ነው፡፡ "ጥፋት በአቤሴሎም ላይ እንዲመጣ ምክንያት መሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህን የወንድ ስሞች በ 2 ሳሙኤል 15፡24-25 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ፣ ማለትም "እንደዚህ አይነት" የሚለው የሚያመለክተው አኬጦፌል ቀደም ሲል በ2 ሳሙኤል 17፡1-3 ላይ አቤሴሎምን የመከረውን ምክር ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መሻገሪያ ሰዎች በእግራቸው ሊያቋርጡት የሚችሉት የወንዙ ጥልቀት የሌለው የውሃ ክፍል ነው፡፡ ዳርቻ ከዮርዳኖስ ወንዝ ሁለትም ጎኖች የሚገኝ መሬት ነው
ይህ ማለት አንድ ነገር ስለ ማድረግ እርግጠኛ መሆን ነው፡፡ "ለማድረግ እርግጠኛ መሆን" ወይም "ለማድረግህ እርግጠኛ ሁን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ንጉሡ እና ህዝቡ መገደላቸው የተገለጸው በጠላቶቻቸው "እንደሚዋጡ" ተደርጎ ነው፡፡ "ንጉሡ ይገደላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህን የወንድ ስሞች በ 2 ሳሙኤል 15፡27 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መልዕክት" የሚለው የተገለጸው ወደ እነርሱ እንደሚመጣ ነገር ነው፤ እውነቱ ግን መልዕክቱን የምታደርሰው ወደዚያ የምትመጣው ሴት ናት፡፡ "መልዕክቱን ስታደርስላቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አንድ ጊዜ"
ወጣቱ ሰው ለአቤሴሎም ስለ እነርሱ በዚያ መኖር መናገሩን እንዳወቁ ተጠቅሷል፡፡ ይህ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ዮናታን እና አኪማአስ ወጣቱ ያደረገውን ነገር ስለ ደረሱበት/ስላወቁ ተነስተው ሄዱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ እየሩሳሌም አጠገብ የሚገኙ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ ብራቂም ትንሽ ከተማ ናት፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ወደ ታች ገብተው/ወርደው ተደበቁ"
"የሰውየው ሚስት
እነዚህን የወንድ ስሞች በ 2 ሳሙኤል 15፡27 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"እንዲህ ሆነ፡፡"ይህ ሀረግ በታሪኩ ፍሰት ቀጣዩን ትዕይንት ያመለክታል፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ውሃው" የሚለው የሚያመለክተው የዮርዳኖስን ወንዝ ነው፡፡ "ባህሩን በፍጥነት ተሻገሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ይህንን እና ያንን" የሚለው ፈሊጥ በአንባቢው ቀደም ሲል በሚታወቅ መረጃ ስፍራ የዋለ ነው፡፡ እዚህ ቦታ ይህ የሚያመለክተው አኪጦፌል አቤሴሎምን በ 2 ሳሙኤል 17፡1-3 የመከረውን ነው፡፡ ይህ መረጃ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አሁን አንተን ለማጥቃት አቤሴሎም እርሱን ከሰራዊት ጋር እንዲልክ መክሮታል" (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ አሉታዊ ዐረፍተ ነገር የዋለው ሁሉም ወንዙን ማቋረጣቸውን ለማጉላት ነው፡፡ በአዎንታዊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በማለዳ እያንዳንዳቸው ዮርዳኖስን አቋረጡ" (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
"አኪጦፌል አወቀ" ወይም "አኪጦፌል ተረዳ/ተገነዘበ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አቤሴሎም የእርሱን ምክር አልተከተለም" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በላዩ ላይ ይቀመጥበት ዘንድ በአህያው ጀርባ ንጣፍ ወይም ቁረበት አደረገ፡፡
ለቤተሰቦቹ ከሞቱ በኋላ ምን ሊያደርጉ እንደሚገባ በመናገር ለህልፈቱ ተሰናዳ፡፡ "ለ ህልፈቱ/ሞቱ ተዘጋጀ/ተሰነዳዳ" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የእነዚህ ቦታዎችን ስም በ2 ሳሙኤል 2፡8-9 ላይ በተተረጎመው አይነት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ኢዮአብ እና ጽሩያ (የኢዮአብ እናት) በ 2 ሳሙኤል 2፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ቃል ትርጉም ሰውየው የእስማኤል ዘር ነው ማለት ነው፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች እዚህ ስፍራ "እስራኤላዊ" ይላሉ፡፡ የግርጌ ማስታወሻ ይምለከቱ፡፡ በአካባቢያችሁ መጽሐፍ ቀዱስ ከተተረጎመበት በብዙዎቹ ቋንቋዎች ውስጥ የሚገኘውን ቃል መጠቀም ይችላሉ፡፡
እነዚህ የሴቶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ በታሪኩ ፍሰት ቀጣዩን ትዕይንት ያመለክታል፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ወይም የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ቡድኖች/ወገን ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ቡድኖች/ወገን ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ምንጣፍ ለስላሳ የሆነ ለመኝታ የሚነጠፍ ነገር ነው፣ ብርድ ልብስ ደግሞ ለሙቀት የሚለበስ ልብስ ነው
እንጀራ ወይም ዳቦ ለማዘጋጀት ወደ ደቃቅነት/ልምነት የተፈጨ የእህል
በእሳት የተዘጋጀ
በስሎ የሚበላ ጥራጥሬ
በስሎ የሚበላ የጥራጥሬ አይነት
የረጋ ወተት
ውሃ ወይም የሚጠጣ ነገር መፈለግ
ዳዊት ራሱ ህዝቡን ሁሉ አልቆጠረም፣ ህዝቡን የቆጠሩት ሌሎች ሰዎች ናቸው፡፡ ዳዊት ከእርሱ ጋር የነበሩትን የሚቆጠሩትን እና የሚሾማቸውን ወታደሮች አስተዳደረ/ለየ" ወይም "ዳዊት ከእርሱ ጋር የነበሩትን እና የሚሾማቸውን ወታደሮች አደራጀ፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እነዚህ ቁጥሮች መሪዎቹ የሚመሯቸውን ወታደሮች ትክክለኛ ቁጥር ይወክላሉ፡፡ "የ1,000 ወታደሮች እና የ100 ወታደሮች መሪዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው ወይም 2) "ሺህ" ወይም "መቶ" በሚል የተተረጎሙት ቃላት ቁርጥ ያለ ቁጥርን አይመክሉም፣ ነገር ግን ብዙ ወይም ትንሽ ቁጥር ያለውን የወታደር ክፍል ለመሰየም የዋለ ነው፡፡ "የትልቅ/ብዙ ወታደራዊ ክፍል አዛዥ እና አነስተኛ ቁጥር ያለው የወታደር ክፍል አዛዥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
አለቃ በተወሰኑ የወታደር ስብስቦች/ቡድን ላይ ስልጣን ያለው ሰው
የሰራዊቱ አንድ ሶስተኛ… የሰራዊት ሌላ ሲሶ/ሶስተኛ፡፡ "ሲሶ/አንድ ሶስተኛ" እኩል የሆኑ ሶስት ክፍሎች አንድ ክፍል/አንድ እጅ፡፡ (ክፍልፋይ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች በ2 ሳሙኤል 2፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 15፡19 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከፍልስጤም ከተማ ከጌት የሆነን ሰው ያመለክታል፡፡(ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ከእነርሱ ጋር ለጦርነት አብሯቸው ይመጣል ማለት ነው፡፡ ይህ ይበልጥ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔ ራሴ ከእናንተ ጋር አብሬ ለጦርነት እወጣለሁ" ወይም "እኔ በግል ወደ ጦርነት አብሬያችሁ እሄዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ግማሽ" የሚለው ቃል እኩል ከሆኑ ሁለት ክፍሎች አንዱን ያመለክታል፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት የጠላት ሰራዊት ንጉሥ ዳዊትን መግደል 10,000 ወንዶችን ከመግደል ይልቅ ይበልጥ ጠቃሚ አድርጎ ይቆጥራል ማለት ነው፡፡ እዚህ ስፍራ 10,000 የሚለው ቁጥር የዋለው በጣም ብዙ ቁጥር ያለው ሰው የሚለውን ለማጉላት ነው፡፡ "ከእኛ 10,000 ሰው ከመግደል ይልቅ አንተን ይገድላሉ" ወይም "ለእነርሱ ከእኛ ብዙ ሰው ከመግደል ይልቅ አንተን መግደል ይበልጥ ይጠቅማቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እና ኩሸት እንደዚሁም ጥቅል አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
"10,000" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ከከተማ ሆኖ በምክር እና ሰዎችን በመላክ ሊረዳቸው ይችላል፡፡ ይህ ይበልጥ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንተ እዚህ በከተማ ቆይተህ ለእኛ እርዳታ ላክልን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 2፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 15፡19 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ስለ እኔ ስትሉ፣ ወጣቱን አቤሴሎምን አትጉዱት/ራሩለት፡፡" "በእርጋታ አድርጉ/ራሩለት" የሚለው ሀረግ ለአንድ ሰው መልካም መሆንና ያንን ሰው አለመጉዳት ነው፡፡
"የእኔ ደህንነት" ወይም "የእኔ ጉዳይ"
ይህ ማለት ወጥተው በጦርነት ገጠሟቸው ማለት ነው፡፡ "ወደ ሜዳ/ገጠር ወጥተው ከእስራኤል ጋር ተዋጉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚለው የሚያመለክተው ወታደሮቻቸውን እንጂ መላውን እስራኤላዊ አይደለም፡፡ "በእስራኤላውያን ወታደሮች ላይ"በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የነገሩን ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በዚያ የዳዊት ሰራዊት የእስራኤልን ሰራዊት አሸነፉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ ሰዎች በጭካኔ የሚገደሉበት ትዕይንት ሃያ ሺህ ወንዶች "20,000 ወንዶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጫካ/ዱር" የተገለጸው ህይወት እንዳለውና እርምጃ መውሰድ እንደሚችል ተደርጎ ነው፡፡ "ሰይፍ" የሚያመለክተው በሰይፍ የሚዋጉትን የዳዊት ወታደሮች ነው፡፡ "የዳዊት ወታደሮች በሰይፍ ከገደሏቸው ይልቅ በጫካ ውስጥ አደገኛ ነገሮች የገደሏቸው ሰዎች በዙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በጦርነቱ ወቅት ያጋጠመ ተዕይነት ነው፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በጦርነቱ ወቅት አቤሴሎም ከጥቂት የዳዊት ወታደሮች ጋር ተገጣጠመ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
አቤሴሎም በዛፍ ቅርንጫፎች ሊያዝ የሚችል ረጅም ፀጉር ነበረው፡፡ "ፀጉሩ በዛፍ ቅርንጫፎች ተይዞ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
መሰቀል ወይም በቀስታ መወዛወዝ
እዚህ ስፍራ ይህ ቃል ያገለገለው ቀጥሎ ለሚነገረው የአንባቢውን ትኩረት ለመሳብ ነው፡፡ "ስማ/አድምጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
የዚህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ትርጉም ሊገድለው ይገባ ነበር ማለት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "መትቶ ማውረድ" የሚለው ሀረግ መግደል ማለት ነው፡፡ "መትተህ ወደ ምድር ልታወርደው ይገባ ነበር!" ወይም "ወዲያውኑ ልትገድለው ይገባ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ))
ይህ በዘመናዊ መለኪያ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አስር የብር ሳንቲም" ወይም "110 ግራም ብር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱሳዊ የገንዘብ መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለየት ያለ ቀበቶ ሲሆን ሰውየው ታላቅ ወታደር እና ሊከበር የሚገባው መሆኑን ለሰዎች የሚያሳይ ነው፡፡
"1,000 የብር ሰቅል፡፡" ይህ በዘመናዊ መለኪያ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "1,000 የብር ሳንቲም" ወይም "11 ኪሎ ግራም ብር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱሳዊ የገንዘብ መለኪያ እና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"እጄን አላሳርፍም" የሚለው ቃል አልመታም ማለት ነው፡፡ "የንጉሡን ልጅ አልመታም ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መንካት" የሚለው የሚያመለክተው "መጉዳትን" ነው፡፡ "ማንም ሊጎዳ አይገባም" ወይም "አትጉዱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሀሰተኝነት" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊገለጽ ይችላል፡፡ እንደዚሁም፣ ይህ የንጉሡን ትዕዛዝ አለመጠበቅን ያመለክታል፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ስሀተት የሆነ ነገር መፈጸም" ወይም "ንጉሡን አለመታዘዝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ሰውየው የሚናገረው ንጉሡ እንዴት ከሞላ ጎደል ስለ ሁሉም ነገር እንደሚያውቅ ሲሆን ማናቸውም ነገር የሚለውም አካላዊ ቁስ ሆኖ ንጉሡ የዚይን ስፍራ እንደሚያውቅ አድርጎ ነው፡፡ "ንጉሡ የማያውቀው አንዳች ነገር የለም" ወይም "ንጉሡ ስለሚሆነው እያንዳንዱ ነገር ይሰማል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮአብ ከሰውየው ጋር መነጋገሬን መቀጠል አይኖርብኝም ማለቱ ነው፡፡ "ከአንተ ጋር በመነጋጋር ምንም ተጨማሪ ጊዜ አላባክንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የአቤሴሎም ልብ የሚለው የሚያመለክተው ደረቱን ወይም የላይኛውን የሰውነት ክፍሉን ነው፡፡ "ደረት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ራሱን ለመጠበቅ ስለሚለብሰው የጦር ልብስ እና መሳሪያውን ጭምር ነው፡፡ "የጦር ልብስና ትጥቅ/መሳሪያ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ኢዮአብ መለከት በመንፋት ምን እንዳዘዘ ይገልጻል፡፡ "ከዚያም ኢዮአብ ሰራዊቱን ወደ ኋላ ለመመለስ መለከት ነፋ፣ እናም ሰራዊቱ እስራኤልን ከማሳደድ ተመለሰ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚያመለክተው የእስራኤላውያንን ሰራዊት ነው፡፡ "የእስራኤላውያንን ሰራዊት ከማሳደድ ተመለሰ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
"የአቤሴሎምን አካል/በድን ወስደው ወረወሩት"
በድኑን ጉድጓድ ውስጥ ከጨመሩ በኋላ በደንጋይ ክምር ሸፈኑት፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በድኑን በብዙ የድንጋይ ክምር ሸፈኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መላው እስራኤል" የሚለው የሚያመለክተው የእስራኤልን ወታደሮች ነው፡፡ "መሸሽ" የሚለው ቃል "ማምለጥ" ማለት ነው፡፡ "መላው የእስራኤል ወታደሮች በሚያመልጡበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
አቤሴሎም "ስሜ/የእኔ ስም" የሚለውን ሀረግ የተጠቀመው ራሱን እና ቤተሰቡን ሀረግ ለማመልከቱ ነው፡፡ "ሰዎች እኔን የሚያስታውሱበትን፣ የቤተሰቤን ስም ለመሸከም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ስለዚህም ሰዎች ከዚያን ጊዜ ቀን አንስቶ የአቤሴሎም መታሰቢያ ብለው ይጠሩታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዛሬ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ይህ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የተጻፈበትን ጊዜ ነው፡፡
ይህ የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 15፡27 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ አኪማአስ ስለ መሮጥ የሚናገረው ወደ ንጉሡ ሄዶ መለካሙን ወሬ/የምስራቹን እርሱ እንደተሸከመው አንድ ነገር ወይም አካል አድርጎ ነው፡፡ "መልካሙን ወሬ ለንጉሡ ለመናገር ሮጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው መቆጣጠርን/መያዝነን ነው፡፡ "ጠላቶቹን መቆጣጠር/መያዝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ወሬን የሚያደርሰው/የሚናገረው ሰው"
ይህ የሚያመለክተው ለንጉሡ ወሬ አለማምጣትን ነው፡፡ "ወሬውን ለንጉሡ አትናገርም/አታደርስም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮአብ እርሱ ሄዶ ለንጉሡ ስለ ጦርነቱ ወሬውን እንዲናገር እየነገረው ነው
ይህ ቃል እዚህ ስፍራ የዋለው በዋናው ታሪክ ፍሰት ላይ መቆሚያ እና በታሪኩ አዲስ ክፍል ጅማሬ ለማበጀት ነው፡፡
እዚህ ስፍራ ጠባቂው/ዘበኛው አንድ ነገር መመልከቱ የተገለጸው ልክ ዐይኖቹን ወደ ላይ ከፍ እንዳደረገ ተደርጎ ነው፡፡ "ወደ ከተማው አሻግሮ ተመለከተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ንጉሡ ሰውየው መልዕክት ያለው መሆኑን የገለጸው ወሬው በአፉ ላይ የሚገኝ ነገር ወይም አካል እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ "የሚነግረን ወሬ አለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዘበኛው የሰውየውን አሯሯጥ ከአኪማአስ ሩጫ ጋር ያነጻጸረው አኪማአስ ይሆናል የሚል ግምት ለመስጠት ነው፡፡ "ከፊት የሚሮጠው የሳዶቅ ልጅ አኪማአስ ይመስለኛል፣ ምክንያቱም አሯሯጡ እንደ አኪማአስ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን ያደረገው ንጉሡን ለማክበር ነው፡፡ "ንጉሡን ለማክበር ወደ ምድር ዝቅ ብሎ በንጉሡ ፊት ሰገደ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"ያህዌ ይመስገን፡፡" እዚህ ስፍራ "መባረክ" ማለት ማወደስ ማለት ነው፡፡
እዚህ ስፍራ አኪማአስ ንጉሡን የተቃወሙ ሰዎችን የገለጸው እጃቸውን በእርሱ ፊት ወደ ላይ እንዳነሱ አድርጎ ነው፡፡ "ጌታዬን ንጉሡን የተቃወሙ እና የወጉ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ሰዎች የሚያደርጉት ነገሮች ትክክል ባልሆኑበት ሁኔታ እንደሚደረገው ያለ ነገር ነበር
"ከመንገድ ዞር በል" ወይም "ዞር ብለህ ቁም"
ይህ ማለት መቃወም ማለት ነው፡፡ "በተቃውሞ ተነሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኩሻዊው ንጽጽሩን የተጠቀመበት ትሁት በሆነ መንገድ የአቤሴሎምን ሞት ለንጉሡ ለመናገር ነው፡፡ ይህ ይበልጥ ቀጥተኛ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ጠላቶችህ ሁሉ ያ ወጣት በሞተበት መንገድ ቢሞቱ እወዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተጻጻሪ ዘይቤ እና ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
"እጅግ አዝኖ ነበር" ወይም "በሀዘን ተውጦ ነበር"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ለኢዮአብ ነገረው" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል የዋለው የአንባቢውን ትኩረት ቀጥሎ ወደሚነገረው ነገር ለመሳብ ነው፡፡ "እነሆ፣ ንጉሡ አለቀሰ"
ይህ ማለት መላው ሰራዊት ድሉን ከማክበር ይልቅ አለቀሰ፡፡ "በዚያን ቀን ድሉን ከማክበር ይልቅ መላው ሰራዊት አለቀሰ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ወታደሮቹ ወደ ከተማ የተመለሱበትን መንገድ ያነጻጸረው ወታደሮች ከጦርነት በሽንፈት ከሚሸሹበት ሁኔታ ጋር ነው፡፡ ይህ እንዲያፍሩ መደረጋቸውን ያጎላል፡፡ "ስላፈሩ ከጦርነት የሚሸሹ ሰዎች ወደ ኋላ እንደሚሉ ህዝቡ በተመሳሳይ መንገድ ህዝቡ ተሰርቆ/በምስጥር ገባ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በሌሎች ሳይታዩ መንቀሳቀስ/መጓዝ
ይህ ሀዘንን እና ለቅሶን ፈግለጫ መንገድ ነው፡፡ "ንጉሡ ፊቱን በመሸፈን ሀዘኑን ገለጸ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ከሀፍረታቸው የተነሳ ወታደሮች ፊታቸውን እንዴት መደበቅ እንዳለባቸው ለማጉላት የተገለጹት በፊታቸው ነው፡፡ "ዛሬ ወታደሮችህን በሙሉ በሀፍረት ፊታቸውን እንዲሸፍኑ አድርገሃል" ወይም "ዛሬ ወታደሮችህ በሙሉ እንዲያፍሩ አድርገሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ማጋነን ነው፣ ሆኖም ዳዊት ለሰራዊቱ ያሳየው በጣም ዝቅ ያለ ዋጋ ይገልጻል፡፡ "ለአንተ ዋጋቸው በጣም ያነሰ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ተናጋሪው መላ ምታዊ ሁኔታን እየሰጠ ነው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮአብ በጣም ጠንካራ መሃላ እያደረገ ነው፡፡ "በ ያህዌ እምላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት የዳዊት ወታደሮች ከእርሱ ጋር የሚቀሩት እርሱ ከሄደ ብቻ ነው፡፡ "አንተ ከሄድክ ብቻ ከአንተ ጋር የሚቀር ወታደር ይኖራል" (ድርብ አሉታ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለእርሱ ታማኝ ሆነው የሚቀሩትን ያመለክታል፡፡ "ለአንተ አንድ ሰው እንኳን ታማኝ ሆኖ አይቀርም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የተጠቃለለ አስተያየት ነው፡፡ ብዙዎቹ ሰዎች ለማለት ነው፡፡ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እዚያ የነበሩት ብዙዎቹ ሰዎች ሌሎች ሲናገሩ ሰምተዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት እንዲሁም አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል የዋለው የአንባቢውን ትኩረት ቀጥሎ ወደሚነገረው ለመሳብ ነው፡፡ "እነሆ፣ ንጉሡ ተቀምጧል"
እዚህ ስፍራ "ህዝቡ" የሚለው የሚያመለክተው ዳዊትን የተከተለውን ህዝብ ነው፡፡ እዚህ "ሁሉ" የሚለው የተጠቃለለ አስተያየት ነው፡፡ ብዙ ቁጥር ያላቸው መጥተው በእርሱ ዙሪያ ተሰባሰቡ ማለት ነው፡፡ "ብዙ ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚለው አቤሴሎምን የተከተለውን የእስራኤል ወታደር ያመለክታል፡፡ "እናም እያንዳዱ የእስራኤል ወታደር ወደየ ቤቱ ሸሸ" ወይም "መላው የእስራኤል ወታደር ወደየ ቤታቸው ሸሹ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" ማለት መቆጣጠር ማለት ነው፡፡ "ከጠላቶቻችን ቁጥጥር ስር" ወይም "ከጠላቶቻችን ቁጥጥር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" ማለት መቆጣጠር ማለት ነው፡፡ "ከፍልስጥኤማውያን ቁጥጥር ስር" ወይም "ከፍልስጥኤማውያን ቁጥጥር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ከአቤሴሎም በመሸሽ አገር ለቆ ወጥቷል ማለት ነው፡፡ ይህ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከአቤሴሎም በመሸሽ ከአገር ወጥቷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት አሁን አቤሴሎም ስለ ሞተ ዳዊትን ስለ መመለስ ጉዳይ ማሰብ አለባቸው ማለት ነው፡፡ ጥያቄው በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ንጉሡን ዳግም ስለ መመለስ መነጋጋር አለብን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዳዊትን ያመለክታል
ይህ ማለት ዳዊት ወደ ሳዶቅ እና አብያታር መልዕክተኛ ላከ ማለት ነው፡፡ "ወደ ሳዶቅ እና አብያታር መልዕክተኛ ላከ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠየቀው በይሁዳ የሚገኙ ሽማግሌዎችን ለመገሰጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ንጉሡን ለመቀበል እና ወደ ቤተ መንግስቱ ለመመለስ፣ የእስራኤል መንግሥት ሰዎች ሳይሆኑ እናንተ የመጀመሪያዎቹ መሆን ነበረባችሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ንግግር" የሚለው ስም "ተናገረ" ወይም "አለ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "መላው እስራኤል ስለ ንጉሡ ደግፎ እስከተናገረ እና ሊመልሰው እስከ ፈለገ ድረስ" ወይም "የእስራኤል ሰዎች የሚናገሩት ንጉሡ እንዲመለስ እስከ ደገፈ ድረስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ንጉሡ እንዲመራ ስልጣኑን መመለስ የተገለጸው እርሱን ወደ ቤተ መንግሥቱ እንደ መመለስ ተደርጎ ነው፡፡ "የንጉሡን ስልጣን እንደ ንጉሥነቱ ለማደስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ንጉሡ እነዚህን ሀረጎች የተጠቀመው በቅርበት የተዛመዱ መሆናቸውን ለመግለጽ ነው፡፡ አንድ ስጋ ነን ወይም አንድ ስጋ አለን ማለት ቤተሰብ መሆንን ወይም ከአንድ ነገድ መሆንን የሚገለጽ ዘይቤ ነው፡፡ "እናንተ ወንድሞቼ ናችሁ እኛ አንድ ስጋ እና አጥንት አለን" ወይም "እናንተ ወንድሞቼ ናችሁ፣ የቅርብ ዘመዶቼ ናችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ሁለተኛው ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ሲሆን የይሁዳን ሽማግሌዎችንም ጭምር ይገስጻል፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እናንተ ንጉሡን ዳግም ለመመለስ፣ የመጨረሻ ሰይሆን የመጀመሪያዎቹ መሆን ይገባችሁ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 17፡25 ላይ እንዴት እንደ ተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ዘመድ መሆናቸውን ለማጉላት ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እናንተ ስጋ እና አጥንቶቼ ናችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት ስለ እነርሱ መዛመድ የሚናገረው አንድ አይነት ስጋ እና አጥነት አለን በማለት ነው፡፡ በ 2 ሳሙኤል 19፡12 ላይ ተመሳሳዩ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ዘመዶቼ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ እግዚአብሔር ይግደለኝ/ያንሳኝ ማለት ነው፡፡"እግዚአብሔር ያንሳኝ/ይግደለኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ የወንዶቹ ታማኝነት የተገለጸው እንደ ልቦቻቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ታማኝነታቸውን አገኘ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ወንዶቹ ለንጉሡ በታማኝነታቸው እንደ አንድ ሰው በአንድ ሃሳብ መተባበራቸውን ነው፡፡ "እናም በአንድነት ተባብረው ነበር" ወይም "ለንጉሡ በታማኝነታቸው ተባብረው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ለንጉሡ መልዕክት ላኩ ማለት ነው፡፡ "እነርሱ ለንጉሡ መልዕክት ላኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ "ሲባ" የሚለውን ስም በ 2 ሳሙኤል 9፡2 ላይ እንደ ተረጎሙት በተመሳሳይ ይተርጉሙት፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ቦታ ስም በ 2 ሳሙኤል 3፡16 ላይ እንደ ተረጎሙት በተመሳሳይ ይተርጉሙት፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"1,000 ወንዶች… 15 ወንዶች ልጆች … 20 አገልጋዬች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ንጉሡ በዚያ ነበር ደግሞም የሚደረገውን ያውቅ ነበር፡፡ "ንጉሡ በነበረበት ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ "ማታወስ" ማለት ነው፡፡ "አስታውስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሳሚ ራሱን በዚህ መንገድ የሚገልጸው በንጉሡ ፊት ራሱን ዝቅ ለማድረግ እና ንጉሡን ለማክበር ነው፡፡
"አንድን ነገር ወደ ልብ ማስገባት" ማለት ስለ አንድ ነገር በጥንቃቄ ማሰብ ወይም በዚያ ነገር መጨነቅ ማለት ነው፡፡ "በዚህ አትጨነቅበት" ወይም "እጅግ ግድ አይበልህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 2፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 2፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
አቢሳ በሳሚ ላይ እጅግ የተቆጣው ዳዊትን በመራገሙ ሲሆን ሞት እንደሚገባውም ተናግሯል፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ያህዌ የቀባውን ስለሰደበ ሳሚ መገደል ይገባዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዳዊትን ያመለክታል፡፡ ይህ ማለት ያህዌ ንጉሥ አድርጎ የቀባው ሰው እርሱ ነው፡፡ "ያህዌ ንጉሥ አድርጎ የቀባው ሰው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው አቢሳን ለመገሰጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ " እናንተ የጽሩያ ልጆች፣ እኛ ከእናንተ ጋር የጋራ የሆነ ምንም ነገር የለንም! ዛሬ ታማክሩኝ ዘንድ አንዳች ጥሩ ምክንያት የላችሁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው አቢሳን መውቀሱን ለመቀጠል ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ዛሬ በእስራኤል አንዳች ሰው አይገደልም፣ ምክንያቱም ዛሬ እኔ በመላው እስራኤል ላይ ነግሻለሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይገደላልን" የሚለው ሀረግ መገደል ወይም መረሸን ማለት ነው፡፡ "አንድ ሰው ይገደላልን" ወይም "አንድ ሰው እንዲገደል ትዕዛዝ እሰጣለሁን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት አማራጮች፡ 1)"አሁንም የእስራኤል ንጉሥ መሆኔን አውቃለሁ" ወይም "ዛሬ በእስራኤል ሁሉ ላይ ንጉሥ የሆንኩት እኔ ነኝ!" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 4፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለእግሩ እንክብካቤ አላደረገም፡፡" የሜምፊቦስቴ እግሮች ሽባ ነበሩ፡፡ የዚህ ሀረግ ትርጉም ለእግሩ ተገቢ አንክብካቤ አላደረገም ማለት ነው፡፡
ዳዊት ሜምፊቦስቴን ዳዊት እና እርሱን የሚከተሉ ሰዎች ሁሉ እየሩሳሉምን ለቀው ሲሄዱ እርሱ ለምን እንዳልተከተለው ይጠይቀዋል፡፡ "ሜምፊቦስቴ፣ እኔ እየሩሳሌምን ለቅቄ ስወጣ አንተ ለምን አልተከተልከኝም?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 9፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የዳዊት ጥበብ የተነጻጸረው ከመልአክ ጥበብ ጋር ነው፡፡ "ንጉሡ ጌታዬ እንደ እግዚአብሔር መልአክ ብልህ ነው" (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ትክክል መስሎ የታየህን አድርግ ማለት ነው፡፡ "ለማድረግ ትክክል ነው ብለህ ያመንክበትን አድርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሜምፊቦስቴ የእርሱ ቤተሰቦች ሞት እንደሚገባቸው የገለጸው ቀድሞውኑ እንደ ተገደሉ እና የሞቱ እንደሆኑ አድርጎ ነው፡፡ "የአባቴ ቤቱ ሁሉ ንጉሡ ጌታዬ እንዲገደሉ ትዕዛዝ ሊያወጣባቸው የተገባቸው ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአባቱን ዘመዶች ያመለክታል፡፡ "የአባቴ ቤተ ዘመዶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሜምፊቦስቴ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ከንጉሡ አንዳች ነገር ለመጠየቅ ምንም መብት እንደሌለው አጉልቶ ለመናገር ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ስለዚህ፣ ንጉሡ ለእኔ ሌላ ተጨማሪ ነገር አንዲያደርግ ለመጠየቅ ምንም መብት የለኝም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ከሲባ ጋር እርሱ ስላለው ግጭት መናገሩን መቀጠል እንደማያስፈልገው ሊነግረው ስለ ፈለገ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ይህንን ከዚህ በላይ ማብራራት አያስፈልግህም፡፡" ወይም "በእርግጥ ከዚህ በላይ መናገር አያስፈልግህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 17፡27 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሰዎች ቡድን/የወገን ስም በ2 ሳሙኤል 17፡27 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች በ2 ሳሙኤል 17፡27 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የዮርዳኖስ ወንዝ
"የ80 አመት እድሜ" (ቁጥርች የሚለውን ይመልከቱ)
"ንጉሡ የሚያስፈልገውን አቀረበ"
እዚህ ቤርዜሊ ማለት ዳዊትን ለማጀብ አንዳች ምክንያት የሌለው ሽማግሌ ሰው ነው፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በእርግጥ የምኖርበት ዘመን እያበቃ ያለ ሰው ነኝ፡፡ ከንጉሡ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም ለመሄድ በቂ ምክንያት የለኝም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"የ80 አመት እድሜ" (ቁጥርች የሚለውን ይመልከቱ)
ቤርዜሊ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ለምን ወደ ኢየሩሳሌም ለመሄድ እንዳልፈለገ ለማጉላት ነው፡፡ እዚህ "መልካም" እና "ክፉ" የሚሉት ቃላት የዋሉት አስፈላጊ የሆነ እና ያልሆነውን ለማመልከት ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አስፈላጊ በሆነው እና ባልሆነው መሃል መለየት አልችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ቤርዜሊ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ለምን ወደ ኢየሩሳሌም መሄድ እንዳልፈለገ ለማጉላት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የምበላውን እና የምጠጣውን ጣዕሙን ላጣጥም አልችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ቤርዜሊ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ለምን ወደ ኢየሩሳሌም መሄድ እንዳልፈለገ ለማጉላት ነው፡፡ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የሚዘምሩ ወንዶችን እናየሚዘምሩ ሴቶችን ድምጽ በትክክል መስማት አልችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ቤርዜሊ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው በንጉሡ ላይ ሸክም መሆን አለመፈለጉን ለማጉላት ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አገልጋይህ ከአንተ ጋር በመሄድ ለአንተ ሸክም መሆን የለበትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ቤርዜሊ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ንጉሡ ለምን በእንዲህ ያለ መንገድ ወረታ እንደሚያደርግለት አለማወቁን ለማጉላት ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ንጉሡ ለምን እንዲህ አይነት ታላቅ ወረታ እንደሚያደርግልኝ አላውቅም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ቤርዜሊ የእርሱን ቦታ ከዳዊት ከመዓም እንዲወስድ ይፈቀድለት ዘንድ ጠየቀ
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ከመቃብራቸው አጠገብ መሞት ይፈልጋል ማለት አይደለም፣ ነገር ግን ይልቁንም፣ እነርሱ በተቀበሩበት ከተማ መቀበር ይፈልጋል ማለት ነው፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የአባቴ እና የእናቴ መቃብር ባለበት" ወይም "አባቴ እና እናቴ በተቀበሩበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የዮርዳኖን ወንዝ መሻገርን ነው፡፡ "እርሱ ዮርዳኖስን ይሻገር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የዮርዳኖስን ወንዝ መሻገርን ነው፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከመዓም ከእኔ ጋር ወንዙን ይሻገራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻገሩ፡፡ "ወደ ጌልገላ ወንዙን ተሻገሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስም በ2ሳሙኤል19፡37 እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"የይሁዳ ሰራዊት እና የእስራኤል ሰራዊት እኩሌታ ንጉሡን አሻገረ"
የዮርዳኖስን ወንዝ ከንጉሡ ጋር ተሻገሩ፡፡ "ንጉሡ ወንዙን ሲያቋርጥ አጀቡት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል ሰዎች ይህንን ጥያቄ ያዋሉት በይሁዳ ሰዎች የተካዱ ሆኖ ስለተሰማቸው ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንተን እንደ ንጉሥ ያልደገፉህ ወንድሞቻችን የይሁዳ ሰዎች አንተን እና ቤተሰብህን ዮርዳኖስን የማሻገር እድል ማግኘታቸው አግባብ አይደለም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል ሰዎች የይሁዳ ሰዎችን ንጉሡ የእነርሱ እንዳልሆነ እና የሰረቁት ነገር ይመስል ዮርዳኖስን ሲሻገር በማጀባቸው ተናገሩ፡፡ "አንተን ከእኛ ወሰዱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የዮርዳኖስ ወንዝ
የይሁዳ ሰዎች ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የጠየቁት የእስራኤልን ሰዎች ለመገሰጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ነገር ግን እናንተ በዚህ ነገር ለመበሳጨት የሚያበቃ ምንም ምክንያት የላችሁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የይሁዳ ሰዎች ጥያቄውን የጠየቁት ከንጉሡ አንዳችም ነገር አለመውሰዳቸውን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ንጉሡ ለቀለባችን ከፍሎ አያውቅም፣ ደግሞም አንዳች ስጦታም ሰጥቶን አያውቅም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኛ ከእናንተ ይልቅ ከዳዊት ላይ ልንጠይቅ የምንችለው አለን፡፡" "የበለጠ መብት" የሚለው ምን ማለት እንደሆነ ይበልጥ ግልጽ ማድረጉ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ " እኛ ከእናንተ ይልቅ ንጉሡን ለማገልገል እና ከንጉሡ ጋር ለመሆን የበለጠ መብት አለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል ሰዎች ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠይቁት ቁጣቸውን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኛን ልትንቁን አይገባችሁም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል ሰዎች ይህንን ጥያቄ የጠየቁት የይሁዳን ሰዎች ስለ ነገሩ ለማስታወስ እና ለመገሰጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ንጉሡን እንመልሰዋለን! የሚለውን ሀሳብ ለማቅረብ እኛ የመጀመሪያዎቹ ነበርን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"የይሁዳ ሰዎች የእስራኤል ሰዎች ከተናገሩት ይልቅ ጠንካራ ንግግር ተናገሩ"
ይህ የጌልገላን ከተማ ያመለክታል፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለቱም ሀሳቦች አንድን ነገር ይገልጻሉ፡፡ ሳቤዔ እርሱ እና የእስራኤል ነገድ ከዳዊት ጋር ምንም ዝምድና እንደሌላቸው ትኩረት ይሰጣል፡፡ "የዳዊት ትውልድ እና የአባቱ ቤት የእኛ ወገን አይደሉም" ወይም "እኛ የዳዊት ወይም የአባቱ ቤት ወገን አይደለንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ለመጠበቅ" የሚለው ሀረግ እንክብካቤ ለማድረግ የሚልትርጉም አለው፡፡ "ቤቱን ለመንከባከብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋጋር የሚለውን ይመልከቱ)
x
ይህ ሰው የዳዊት ሰራዊት የጦር አዛዥ ነው፡፡ የዚህ ሰው ስም በ2 ሳሙኤል 17፡25 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሌላኛው የዳዊት ሰራዊት የጦር አዛዥ ነው፡፡ የዚህ ሰው ስም በ2 ሳሙኤል 2፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"የበለጠ ይጎዳናል"
"የእኔ ወታደሮች" የሚለው ሀረግ የትኞቹ "አገልጋዮች" እንደሆኑ ግልጽ ያደርጋል፡፡ ዳዊት ራሱን "የእናንተ ጌታ" በማለት ዝቅ ያለ ስልጣን ካለው ሰው ጋር ንግግር በሚደረግበት መደበኛ የአነጋጋር መንገድ ይገልጻል፡፡
"ከኋላ አሳደው"
ይህ ማለት ሳቤዔ እና የእርሱ ወታደሮች ከዳዊት ሰራዊት ለመደበቅ ወደ እነዚህ ከተሞች ይገባሉ ማለት ነው፡፡ "እርሱ" የሚለው ቃል የሚወከወለው ሳቤዔን ሲሆን ነገር ግን እርሱን እና የእርሱን ወታደሮች ጭምር ያመለክታል፡፡ "እርሱ እና የእርሱ ሰዎች በተመሸገ ከተማ ራቸውን ይደብቃሉ" ወይም "እርሱ እና የእርሱ ሰዎች በተመሸጉ ከተሞች ይሸሸጋሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት ሳቤዔ እና የእርሱ ሰዎች ሊደበቁ እንደሚችሉ እና የዳዊት ሰራዊት ሊይዛቸው እንደሚቸገር ትኩረት ለመስጠት ሰራዊቱን የሚገልጸው በእይታቸው ነው፡፡ "ከእኛ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ንጉሥ ዳዊትን ለመጠበቅ የረዱ የሰዎች ቡድን/ የወገን ስሞች ናቸው፡፡ እነዚህ የወንድ ስሞች በ2 ሳሙኤል 8፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ኢዮአብ እና የይሁዳ ሰዎች በደረሱ ጊዜ "
ልብስን ለመታጠቅ ወይም መሳሪያን ለማንገት የሚያገለግል የቆዳ ወይም የሌላ ነገር ቀራጭ
ይህ ማለት ሰይፉ በሰገባው ውስጥ ነበር፡፡
ኢዮአብ አሜሳይን ለማታለል ሰይፉን በመጣል እንዳልታጠቀ አድርጎ እንዲያስብ በማድረግ አሜሳይ ወደ እርሱ እንዲቀርብ አደረገ፡፡ "ኢዮአብ ሰይፉ ወደ መሬት እንዲወቅድ የተወው አሜሳይ እርሱ እንዳልታጠቀ አድርጎ እንዲያስብ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
አሜሳይ የኢዮአብ እናት እህት ልጅ ነበር
ይህ ወንዶች እርስ በእርሳቸው ሰላምታ የሚሰጣጡበት የተለመደ መንገድ ነበር
ለመደበቅ ቀላል የሆነ አጭር ሰይፍ ሲሆን ብዙውን ጊዜ ለጨበጣ ውጊያ እና ለግድያ የሚያገለግል ነው
"አንጀቱ ተዘረገፈ"
"ለአንድ ሰው" መሆን ማለት ያንን ሰው መደገፍ ማለት ነው፡፡ "ዳዊትን የሚደግፍ" ወይም "ለዳዊት ታማኝ የሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አሜሳይ በደሙ ተነክሮ ይንከባለል ነበር፡፡" አሜሳይ ገና ነፍሱ ስላልወጣች በደሙ ተነክሮ ሲንከባለል ቢቆይም በዚህን ጊዜ ግን ሳይሞት አልቀረም፡፡ ይህ በዚህ መንገድ የተገለጸው አካሉ ምን ያህል በአሰቃቂ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኝ ለመግለጽ ነው፡፡ "አሜሳይ ሞቶ በደም ተነክሮ ተጋድሞ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት መሄዳቸውን ያቆሙ እና የአሜሳይን በድን አትኩረው ይመለከቱ ነበር፡፡ "ሁሉም ሰዎች ቀጥ ብለው እየቆሙ የአሜሳይን በድን ይመለከቱ ነበር… ወደ እርሱ ሲደርሱ እየቆሙ በድኑን አትኩረው ይመለከቱ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"የአሜሳይን በድን ተሸከመ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰውየው አሜሳይን ከመንገድ ዞር ካደረገ በኋላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አሳደደ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሳቤዔ" የሚለው የሚያመለክተው እርሱን እና ሰራዊቱን ነው፡፡ "ሳቤዔ እና የእርሱ ሰራዊት" ወይም "ሳቤዔ እና የእርሱሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"አቤል ቤትመዓካ፡፡" ሁለቱም ስሞች አንድን ቦታ ያመለክታሉ ምናልባትም ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡ ይህ ከተማ በዳን ነገድ አቅራቢያ የሚገኝ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሰዎች ቡድን/ የወገን ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ደግሞም ሳቤዔን ተከተሉት"
"ኢዮአብ እና ወታደሮቹ እርሱ ላይ ደረሱበት"
ሴትየዋ ራስዋን "የአንተ አገልጋይ" በማለት ትገልጻለች፡፡ ይህ በስልጣን ከፍ ካለ ሰው ጋር በትህትና መነጋገሪያ መንገድ ነው፡፡
"ያ ምክር ችግሩን ይፈታል"
ይህ ከተሞቹን ይገልጻል፡፡ "በእስራኤል እጅግ ሰላማዊ እና ትክክለኝ ከተሞች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በእስራኤል አገር የዚህን ከተማ ጠቀሜታ እንደ ተከበረች እናት አድርጎ ይገልጻል፡፡ "በእስራኤል የሚኖር ሁሉ እናቱን እንደሚያከብር የሚያከብራት ከተማ" ወይም "በጣም ጠቃሚ እና እስራኤል ሁሉ የሚያከብራት ከተማ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሴትየዋ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመችው ለኢዮአብ ማድረግ የማይገባቸውን እንዳያደርጉ ለመጠቆም ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ያህዌ ርስቱ ያደረጋትን ከተማ መደምሰስ የለባችሁም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሴትየዋ ከተማይቱ የሚዋጥ ምግብ የሆነች ያህል ሰራዊቱ እንደሚደመስሳት ትገልጻለች፡፡ "መደምሰስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ከተማይቱ እንደ ያህዌ ርስት የተገለጸችው የያህዌ መሆኗን ለመጉላት ነው፡፡ "የያህዌ የሆነች ከተማ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ሀረግ የደጋገመው ነገሩን በፍጹም የማያደርገው መሆኑን ለማጉላት ነው፡፡ "በእውነት፣ በእውነት በፍጹም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ከተማይቱን ስለ መደምሰስ ነው፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ተደርጎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከተማችሁን ልውጣት ወይም ልደመስሳት ይገባል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ሀረጋት መደምሰስ ማለት ናቸው፡፡ በመጀመሪያው ሀረግ "መደምሰስ" የተገለጸው እንደ "መዋጥ" ተደርጎ ነው፡፡ እነዚህ በአንድነት ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡ "ከተማይቱን ማፍረስ ወይም መደምሰስ" ወይም "መደምሰስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትረጉም እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት አንድን ሰው መቃወም እና መዋጋት ማለት ነው፡፡ "ተቃወመ" ወይም "በአመጸ መቃወም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮአብ የከተማይቱን ሰዎች ለእርሱ ሳቤዔን አሳልፈው እንዲሰጡት ጠየቅ፡፡ "ይህን ሰው ለእኛ አሳልፋችሁ ስጡን" ወይም "ይህንን ሰው ለእኛ ስጡን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እኔ" የሚለው የሚያመለክተው ኢዮአብን እና ወታደሮቹን ጭምር ነው፡፡ "እኛ ከከተማይቱ እንወጣለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጭንቅላቱን እንወረውራለን/ይጣልላችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ሴትየዋ በጥበብ አደረገች ደግሞም ለህዝቧ ማድረግ ያለባቸውን ተናገረች፡፡ "ከዚያም ጥበበኛዋ ሴት ለህዝቡ በሙሉ ተናገረች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"እያንዳንዱ ሰው ወደ የራሱ ቤት ሄደ"
"አሁን" በዋናው ታሪክ ፍሰት ላይ አዲስ መስመር ያበጃል፡፡ ይህ አዲስ ክፍል ንጉሥ ዳዊትን ስለሚያገለግሉ ሰዎች የመረጃ ዳራ ይሰጣል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
"በ…ላይ ነበረ" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው በአንድ ወገን ላይ ስልጣን ያለው መሆንን ነው፡፡ "ኢዮአብ በ… ላይ ስልጣን ነበረው፤ የዮዳሄ ልጅ በናስያ በ… ላይ ስልጣን ነበረው፤ አዶኒራም በ…ላይ ስልጣን ነበረው" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የእነዚህን ወንዶች ስሞች በ 2 ሳሙሴል 18፡16-18 ላይ በተረጎሙት መሰረት ይተርጉሙት፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህን የሰዎች/ቡድን ወገኖች ስሞች በ 2 ሳሙሴል 18፡16-18 ላይ በተረጎሙት መሰረት ይተርጉሙት፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ባሪያ ሰራተኞች"
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሰዎች/ቡድን ወገን ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ፊት" ለያህዌ መገኘት ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ የዚህ ትርጉም ዳዊት ስለ ድርቁ ምላሽ ለማግኘት ወደ ያህዌ ጸለየ ማለት ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ሳኦል ብዙ ገባዖናውያንን ገድሎ ነበር፣ በመሆኑም የሳኦል ትውልድ በዚህ ኃጢአት ምክንያት ጥፋተኞች ነበሩ፡፡
"አሁን" በዋናው ታሪክ ፍሰት ላይ አዲስ መስመር ያበጃል፡፡ ይህ አዲስ ክፍል ስለ ገባዖናውያን የመረጃ ዳራ ይሰጣል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "መልካምነቱን እና ቃል ኪዳኑን የሚወርሰውን የያህዌን ህዝብ ትባርኩ ዘንድ ይህንን ኃጢአት ለማስወገድ ምን ማድረግ እችላለሁ?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ችግሩን ገንዘብ አይፈታውም"
"በእኛ ላይ ክፉ ካቀደ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የአንተ ሰዎች ከእርሱ ትውልዶች ሰባት ሰዎች እንዲሰጡን አድርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኛ እነርሱን ሰቅለን እንገድላቸዋለን"
ሳኦል ከጊብዓ ከተማ ነበር፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ያህዌ የመረጠው እርሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ሜምፊቦስቴ የዮናታን ልጅ ነበረ፡፡ በ 2 ሳሙኤል 4፡4 ላይ ይህ ስም እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ሪጽፋ ሴት ናት አባቷ ኢዮሄል ነበር፡፡ በ2 ሳሙኤል 3፡7 ላይ እነዚህ ስሞች እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ይህ ሜምፊቦስቴ የዮናታን ልጅ የሆነው ሜምፊቦስቴ አይደለም፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሰዎች ቡድን/ የወገን ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የገባዖናውያን እጆች" የሚለው የሚወክለው የገባዖን ሰዎችን ቁጥጥር/የበላይነት ነው፡፡ "ለገባዖናውያን አሳልፎ ሰጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ገባዖናውያን እነርሱን ገደሏቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ሪጽፋ ሴት ናት አባቷ ኢዮሄል ነበር፡፡ በ2 ሳሙኤል 3፡7 ላይ እነዚህ ስሞች እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ለዳዊት ነገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢያቢስ በገለዓድ አካባቢ ሚገኝ ከተማ ነው፡፡ ይህ በ2 ሳሙኤል 2፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በከተማ መግቢያ በር አጠገብ የሚገኝ ሰዎች የተለያዩ የንግድ ተግባራትን የሚያከናውኑበት ስፍራ ነው፡፡
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም በ 2 ሳሙኤል 1፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ገባዖናውያን በስቅላት የገደሏቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በብንያም የሚገኝ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"የሳኦል አባት"
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"300 ሰቅል፡፡" ይህ ወደ 3.4 ኪሎ ግራም የሚጠጋ ነው፡፡ (የመጽሐፍ ቅዱስ ክብደት መለኪያ እና ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
አቢሳ እና ጽሩያ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ እነዚህ ስሞች በ 2 ሳሙኤል 2፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
"የእስራኤል መብራት" የሚለው የዳዊትን መሪነት የሚወክል እና ዳዊት ከሞተ የእስራኤል ህዝብ ግልጽ ምሪት እንደሚያጣ የሚያሳይ ዘይቤ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የታሪኩን አዲስ ክፈል ይጀምራል፡፡ ቋንቋችሁ ይህን ለማድረግ መንገድ ካለው፣ እዚህ ስፍራ ይህንን ለመጠቀም ትችላላችሁ፡፡
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ቡድኖች/የወገኖች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የህዝብ ወገን በግዙፋን ተዋጊዎቹ ይታወቅ ነበር፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ሲሸምን የ"ሸማኔ መጠቅለያ" ተብሎ ከሚጠራ ትልቅ እንጨት ጋር በተያያዙ መቆንጠጫዎች መሃል ክሮቹን ያሳልፋል፡፡ ይህ ማለት የጎልያድ ጦር ከመደበኛው ጦር ትልቅ ነበር ማለት ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"በአጠቃላይ 24 የእጅ እና የእግር ጣቶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የህዝብ ወገን በግዙፋን ተዋጊዎቹ ይታወቅ ነበር፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ሣማ የዳዊት ወንድም ነበር፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "በ…እጅ" ማለት "አማካይነት" ወይም "በ…" ማለት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ዳዊት እና ወታደሮቹ እነርሱን ገደሏቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበው መዝሙር ይጀምራል፡፡ የሚናገረውን ለማጉላት ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን ይጠቀማል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአጠቃላይ ከሁሉም ጠላቶች ወደ አንድ የዳዊት ጠላት፣ ወደ ንጉሥ ሳኦል የሚሄድ ነው፡፡
ይህ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ "ከ… ሃይል መዳን" ማለት ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤ የሚያሳየው ከአንድ ክፍል ከ "አለት" አጠቃላይ ወደ ሆነ ነገር ማለትም ወደ "ምሽግ" የሚደረግ ሽግግርን ነው፡፡ ምሽግ ከብዙ ትልልቅ አለቶች የሚገነባ ነው፡፡ ይህ ማለት ያህዌ የእርሱን ህዝብ ከጉዳት ለመጠበቅ ጥንካሬ አለው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበው መዝሙር ይቀጥላል፡፡ የሚናገረውን ለማጉላት ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን ይጠቀማል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ዘይቤዎች በሙሉ የእግዚአብሔር ጥንካሬ እና ሃይልና ምልክቶች ናቸው፡፡ የእግዚአብሔርን ህዝቡን የመጠበቅ እና የማዳን ችሎታ ያጎላሉ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ውዳሴ ሊቀበል የሚገባው ማን ነው" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እርሱ ከጠላቶቼ ያድነኛል" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበው መዝሙር ይቀጥላል፡፡ የሚናገረውን ለማጉላት ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን ይጠቀማል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ሊገድሉት የሚፈልጉትን ከፉ ሰዎች ሊውጠው ከደረሰ የጎርፍ ውሃ ጋር ያነጻጽራቸዋል፡፡ እነዚህ ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ የዋሉትም ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በመንገዱ ላይ ሚያገኘውን ሁሉ እየጠራረገ ሚያጠፋ በፍጥነት የሚወርድ የጎርፍ ውሃ ምስል ነው፡፡
ዳዊት ስለ ሞት እና ሲኦል የሚናገረው፣ አዳኝ እንስሳን እንደሚያጠምድ ሞት እና ሲኦል እርሱን ሊያጠምዱት የሚሞክሩ ሰዎች እንደሆኑ አድርጎ ነው፡፡ እነዚህ ሀረጋት ተመሳሳይ ትረጉም አላቸው ያገለገሉትም ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበው መዝሙር ይቀጥላል፡፡ የሚናገረውን ለማጉላት ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን ይጠቀማል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"በታላቅ መከራዬ"
ዳዊት የሚያመለክተው ያህዌ የሚኖርበትን ሰማያዊ መቅደስ ነው፡፡ ምድራዊው መቅድ ገና አልተገነባም ነበር፡፡
እዚህ ስፍራ "የእርሱ ጆሮዎች" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚያመለክተው ያህዌን እና ለእርዳታ የዳዊትን ጥሪ ማድመጡን ነው፡፡ "እርሱ ሊረዳኝ ልመናዬን ሰማ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ስለ ያህዌ ጆሮዎች እንዳሉት አድርጎ ይናገራል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበው መዝሙር ይቀጥላል፡፡ የሚናገረውን ለማጉላት ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን ይጠቀማል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ከጠላቶቹ ለመዳን ለእርዳታ ላሰማው ጩኸት የያህዌ ምላሽ ይህ ነው፡፡ ዳዊት የምድርን መንቀጥቀጥ እና ከያህዌ እሳት የመምጣትን ምናብ የተጠቀመው የያሀድዌን አሰጨናቂ ቁጣ ለማጉላት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ሁለቱን ጽንፎች የገለጸው በፍጥረት ውስጥ የሚገኘውን ሁሉ ለማካተት ነው፡፡ (ጽንፍ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የእግዚአብሔር ቁጣ አናወጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ያህዌ እነዚህ የሰው አካሎች እንዳሉት አድርጎ ይናገራል፡፡ (ሰውኛ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የያህዌ ቁጣ ከሰል እንዲቀጣጠል እና እንዲነድ የሚያደርግ ከእሳት ጋር ተወዳድሯል፡፡ "ከአፉ የሚወጣው ነበልባል እሳት ያነዳል" ወይም "እንዲሁም እርሱ የሚነድ እሳት ከአፉ ይልካል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበው መዝሙር ይቀጥላል፡፡ የሚናገረውን ለማጉላት ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን ይጠቀማል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ያህዌ እርሱን ያዳነበትን መንገድ የገለጸው በአንድ ስፍራ እንደ ተከማቸ ሀይለኛ የዝናብ ደመና ከበዙ ጠላቶች አዳነኝ በማለት ነው፡፡ ይህ የእግዚአብሔርን ሃይል እና ቁጣውንም ያጎላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት እግአብሔር እንደ ሰው እግር እንዳለው አድርጎ ይናገራል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እርሱ በነፋስ ክንፎች ላይ ታየ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ ነፋስ ወፍ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ያህዌ የፈጠረው ጨለማ የተነጻጸረው እርሱን ሙሉ ለሙሉ ከሸፈነ ድንኳን ጋር ነው፡፡ "እርሱ ራሱን በጨለማ ውስጥ ሰወረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበው መዝሙር ይቀጥላል፡፡ የሚናገረውን ለማጉላት ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን ይጠቀማል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ከጠላቶቹ ሊያድነው የመጣውን፣ ከአውሎ ነፋስ ጋር የሚያነጻጽረውን ያህዌን መግለጹን ቀጥሏል፡፡ ይህ በዳዊት ጠላቶች ላይ የእግዚአብሔርን ሀይል እና ቁጣ ያጎላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ከደማቅ ብርሃኑ የሚነድ እሳት ላከ" ወይም 2) "ከእርሱ ድምቀት መብረቅ ላከ"
ዳዊት አንድ ሰው እነዚህን ነገሮች እንደሚያደርግ ያህዌ ማድረጉን ይገልጻል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ከያህዌ አውሎ ነፋስ የሚወጣውን መብረቅ ወታደር ከሚጠቀምበት ቀስት ጋር ያነጻጽራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡ የሚናገረውን ለማጉላት ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን ይጠቀማል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በዳዊት ጠላቶች ላይ ሊቀጣ መነሳቱ የተነጻጸረው በውቅያኖስ ጥልቅ ክፍል እና በመሬት ላይ ነውጥ ከሚፈጥረው ሀይሉ ጋር ነው፡፡ ይህ የእርሱን ታላቅ ሀይል እና ብርቱ ቁጣ ያሳይል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ማለት የባህር ውሃ ስፍራቸውን ለቀው የውቅያኖስ ወለል ተገለጠ ማለት ነው፡፡
ዳዊት የያህዌን ቁጣ ከከምድር መናወጥ ጋር ያነጻጽራል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የያህዌ ዘለፋ የምድርን መሰረቶች ገለጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡ የሚናገረውን ለማጉላት ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን ይጠቀማል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ጠላቶቹን ሊያሰጥመው ከሚያስፈራራው የውሃ ሙላት ጋር ያነጻጽራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የዳዊት ጠላቶች ከፍ ያለ ጉዳት ሊያደርሱ የሚችሉ ነበሩ፡፡ ከጠላቶቹ ሁሉ ስላዳነው እግዚአብሔርን ያመሰግናል፡፡
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡ የሚናገረውን ለማጉላት ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን ይጠቀማል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጠላቶቼ በትልቅ ችግር በሆንኩበት ጊዜ በተቃውሞ ተነሱብኝ"
"በመከራዬ ጊዜ"
"ነገር ግን ያህዌ ደገፈኝ" ወይም "ነገር ግን ያህዌ እኔን እረዳኝ"
ይህ የሚያመለክተው አደጋ የሌለበትን እና ጠላቶቹ እርሱን ሊያጠምዱ የማይችሉበተን ስፍራ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "የእጆቼ ንጽህና" ማለት "ጽድቅ" ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ትርጉም አለው፡፡ "ትዕዛዛቱን ጠብቄአለሁና" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋጋር እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡
እዚህ ስፍራ "የያህዌ መንገዶች" የሚለው የሚያመለክተው ያህዌ እርሱ የሆነ ህዝብ ማድረግ የሚፈልገውን ነገር ነው፡፡ ይህ ማለት ዳዊት ያደረገው ያህዌ ያዘዘውን ነገር ነው፡፡
ይህ ማለት ዳዊት በቀጣይነት ስለ እግዚአብሔር ትዕዛዛት/ድንጋጌዎች ያነብና ያስብ ነበር ነው፡፡
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡
ይህ ያህዌን መበደልን አለመምረጥን ያሳያል፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የእኔ ንጽህና" የሚለው ትርጉሙ "የእኔ ጽድቅ" ማለት ነው፡፡ "ምክንያቱም እርሱ ያዘዘውን ማድረጌን እርሱ ያውቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋጋር እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡
እዚህ ስፍራ "ጠማማ" የሚለው የማያስደስት መሆን ወይም ተንኮለኛ ማለት ሲሆን፤ "ዘወርዋራ" ማለት መልካም እና ትክክል ከሆነው የሚርቅ ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት እግዚአብሔር ክፉ ሰዎችን ምን እንደሚያደርግ ያውቃል፡፡
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡
እዚህ ስፍራ "የአንተ ዐይኖች" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚያመለክተው ያህዌ የሚመለከተውን ነገር ነው፡፡ ይህ ማለት ያህዌ ትዕቢተኞች የሚያደርጉትን ይመለከታል ማለት ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ኩራታቸውን ታዋርዳለህ"
ይህ ዘይቤ ያህዌን ከመብራት ጋር ያነጻጽራል፤ ይህም ማለት ነገሮች ተስፋ ቢስ የሆኑ በመሰሉ ጊዜ ያህዌ ለዳዊት ብርሃን ይሰጠዋል ደግሞም እንዲመለከት ይረዳዋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡
እዚህ ስፍራ "ቅጥር" የሚለው የድንጋይ ቅጥርን ወይም አንድን የተወሰነ ወታደራዊ ቡድን/ጭፍራን ሊያመለክት ይችላል፡፡ ይህ ማለት በየትኛውም መንገድ ቢሆን እግዚአብሔር ዳዊት ጠላቶቹን እንዲያሸንፍ ረድቶታል ማለት ነው፡፡
ዳዊት የያህዌን እርዳታ አጉልቶ እየተናገረ ነው፡፡ "ከተማቸውን የከበበውን ቅጥር መውጣት እችላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
"ያህዌ የሚናገረው ሁሉ እውነት ነው"
"ጋሻ" የሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር የእግዚአብሔርን ህዝቡን የመጠበቅ ሀይል ያጎላል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡
ዳዊት ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ከያህዌ በስተቀር አምላክ እንደሌለ አጉልቶ ለመናገር ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ያህዌ ብቻውን አምላክ ነው፡፡ የእኛ አምላክ ብቻ አለት ነው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት የያህዌን ጥንካሬ እና ህዝቡን ለመጠበቅ ያለውን ችሎታ ለማጉለት ከአለት ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ነውር የሌለበትን ሰው በደህንነት ይጠብቀዋል ደግሞም እርሱን ሊጎዳ የሚችለውን ማናቸውንም ነገር ከመንገዱ ያስወግድለታል፡፡
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡
እዚህ ስፍራ የዳዊት እግሮች ግነትን በመጠቀም ከአጋዘን ጋር ተነጻጽረዋል፡፡ ያህዌ ለዳዊት በፍጥነት የመንቀሳቀስ ጥንካሬን፤ ደግሞም ለጥበቃ እና እረፍት አስተማማኝ ስፍራን ሰጥቶታል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ኩሸት እንዲሁም አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ዳዊትን የሚመለከቱ ናቸው፡፡ (ስኔክቲክ/የነገሩን ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ከብረት የተሰራ ቀስትን መጠቀም የሚችለው በጣም ጠንካራ ሰው ብቻ ነው፡፡
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡
ዳዊት የያህዌ እርሱን የሚጠብቅበትን ሀይል አንድን ወታደር ከጠላቶቹ ከሚጠብቀው ጋሻ ጋር ያነጻጽራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የዳዊትን ጸሎት መልሷል፣ ደግሞም በረከትንና በጠላቶቹ ላይ ስኬትን ሰጥቶታል፡፡
ያህዌ ዳዊትን ጠላቶቹ ሊያጠምዱት በማይችሉበት አስተማማኝ ስፍራ አኑሮታል፡፡ እዚህ ስፍራ ተጠብቆ የመቆም ችሎታውን ለማጉላት ራሱን የገለጸው በእርሱ "እግሮች" ነው፡፡ (ስኔክቲክ/የነገሩን ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡
"ጠላቶቼን አባርራቸዋለሁ"
እዚህ ስፍራ ዳዊት ራሱን ከዱር እንስሳ ጋር ያነጻጽራል፡፡ "የዱር እንስሳ ያደነውን እንደሚበላ ሙሉ ለሙሉ አጠፋኋቸው" በሚለው ውሰጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ሰፍራ "እግር" የሚለው የሚያመለክተው በጠላቶቹ ላይ ያለውን የድል ሀይል እና የበላይነት ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡
እዚህ ሰፍራ ያህዌ የሰጠው ጥንካሬ የተነጻጸረው ዳዊት ታላላቅ ነገሮችን እንዲያደርግ ከሚረዳው የጦር ሜዳ ቀበቶ ጋር ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ተቃውመው የሚዋጉኝን እንዳሸንፋቸው ረዳኸኝ"
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ዳዊት ጠላቶቹ ሲሸሹ ጀርባቸውን ይመለከት ነበር ወይም 2) ዳዊት ጠላቶቹን ካሸነፈ በኋላ እግሮቹን በጠላቶቹ አንገት ላይ ያደርግ ነበር
"ሙሉ ለሙሉ አጠፋኋቸው"
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡
"ጠላቶቼ ጮኹ"
ያህዌ ፍርድ የሚሰጥበት ጊዜ ደረሰባቸው፡፡
ይህ ዳዊት ጠላቶቹን ሙሉ ለሙሉ አጠፋቸው ማለት ነው፡፡ "እንደ ምድር ትቢያ" እና "እንደ መንገድ ጭቃ" የሚሉት እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የማሉትም ትኩረት ለመስጠት/ሃሳቡን ለማጉላት ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ትይዩ ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ከእስራኤላውያን መሃል በንጉሥ ዳዊት ላይ ያመጹበትን ነው፡፡
"አንተ በህዝብ ላይ መሪ አድርገኽ ሾምከኝ፡፡" እዚህ ስፍራ "ህዝቦች" የሚለው የሚያመለክተው ከእስራኤል ህዝብ በተጨማሪ ሌላውን ህዝብ ነው፡፡
"ባዕዳን/የውጭ ሰዎች"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በዕዳን ወድቀው ሰገዱልኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው የዋሉትም ትኩረት ለመስጠት/ለማጉላት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሁሉም ሰው አለቴን ያወድሰው/ያመስግነው፡፡ እያንዳንዱ ሰው እግዚአብሔርን ከፍ ከፍ ያድርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ተነጻጻሪ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ዳዊት ያህዌን ከአለት ጋር የሚያነጻጽረው ህዝቡን ለመጠበቅ ያለውን ሀይል ለማጉላት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ባዕድ ህዝብን ከበታቼ የሚያስገዛልኝ"
"ከጠላቶቼ አዳንከኝ ክብርንም ሰጠኸኝ"
"ሊጎዱኝ ከሚፈልጉ"
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚያመለክተው የያህዌን ታላቅነት/ክብር ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት የሚያመለክተው ያህዌ በ2 ሳሙኤል 7፡8 ላይ የገባውን ቃል ኪዳን ሊሆን ይችላል፡፡
ይህ የመጽሐፉን አዲስ ክፍል ጅማሬ ያሳያል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ዳዊት በ2 ሳሙኤል 23፡2-7 የሚናገረውን ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የያዕቆብ አምላክ እጅግ ያከበረው እና የቀባው ሰው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
መቀባት የሚካሄደው በሰውየው ራስ ላይ ዘይት በማፍሰስ ነበር፡፡ ይህ ይደረግ የነበረው እንደ ንጉሥ ወይም ካህን ሆኖ እግዚአብሔርን የሚያገለግልን ሰው ለመምረጥ ነበር፡፡ (ተምሳሌታዊ/ምልክታዊ ድርጊታዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መዝሙረ ዳዊትን ወይም መዝሙሮችን የጻፈው ሰው ነው፡፡
በዳዊት
እዚህ ስፍራ "በአንደበቴ ላይ" የሚለው ለዳዊት ንግግር ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "እርሱ የምናገረውን መልዕክት ሰጠኝ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቀጣይ የዳዊት ማጠቃለያ ቃል ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "የእስራኤል አምላክ" የሚለው "የእስራኤል አለት" ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ሁለቱ ሀረጋት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ነገርን ይገልጻሉ፡፡ ዳዊት እግዚአብሔርን ከአለት ጋር የሚያነጻጽረው እርሱ ህዝቡን ለመጠበቅ ያለውን ሀይል ለማጉላት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ዐረፍተ ነገሮች ንጉሡ እግዚአብሔርን እንደሚያከብር እና እግዚአብሔር እርሱ እንዲያደርግ የሚፈልገውን እንደሚያደርግ ይገልጻሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔርን መፍራት/ማክበር"
እዚህ ስፍራ እግዚአብሔር ንጉሡን ከማለዳ ብርሃን እና ከዝናብ በኋላ ከሚወጣ ዝናብ ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ እነዚህ ይህ ንጉሥ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ እና ለህዝቡ መባረክ ምክንያት መሆኑን የሚገልጹ መንገዶች ናቸው፡፡ "እርሱ ለሁሉም ደስታ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤያዊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ቀጣይ የዳዊት ማጠቃለያ ቃል ነው፡፡
እዚህ ስፍራ ላይ ዳዊት ከእግዚአብሔር ጋር መስማማቱን ይናገራል፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የእኔ ቤት በውኑ በእግዚአብሔር ፊት እንዲሁ አይደለምን!" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ቃል ኪዳን እንዳደረገ እውቅና ይሰጣል፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እርሱ በእርግጥ… መንገድ ያበጃል፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን በዳዊት ቤት የታመነ፣ በሚገባ የተቀናጀ እና የማይለወጥ ነው፡፡
ዳዊት ሁልጊዜም እግዚአብሔር እንደሚረዳው እና እንደሚያበለጽገው ያምናል፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እርሱ ደህንነቴን ፍጹም ያደርጋል ደግሞም መሻቴን ሁሉ ይሰጠኛል፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቀጣይ የዳዊት ማጠቃለያ ቃል ነው፡፡
እዚህ ስፍራ ክፉ ሰው ጥቅም ከሌለው እሾህ ጋር ተነጻጽሯል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ክፉ ሰው እንደምንጥለው እሾህ እርባና ቢስ እና አደገኛ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ምክንያቱም ማንም ሰው ሳይጎዳው እሾህን በእጁ መልቀም አይችልም"
"እሾህ በተገኘበት በዚያው ስፍራ ሊቃጠል ይገባዋል፡፡" ይህ እግዚአብሔር ክፉ ሰዎችን ያጠፋቸዋል ማለት ነው፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ሌሎች ቅጂዎች ዮሴብ በሴትቤት፣ ያሾብዓም፣ ኢሽባል፣ ወይም ኢያቡስቴ ይላሉ፤ ምክንያቱም የተለያዩ ጥንታዊ ቅጂዎች እነዚህ ልዩነቶች አሏቸው፡፡ ተርጓሚዎች በትርጉም ስራዎቻቸው በግርጌ ማስታወሻዎች ይህንን ማለት ሊመርጡ ይችላሉ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የህዝብ ወገን/ ቡድን ስም ነው፡፡ "የሃቻሞን ልጅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"800" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የዳዊትን ታላላቅ ወታደሮች ዝርዝር ማቅረቡን ይቀጥላል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ሰራዊቱ አልአዛር ከጦርነት ከተመለሰ በኋላ ተመለሰ፡፡ "የእስራኤል ሰራዊት አልዔዘር ጦርነቱን ካሸነፈ በኋላ ወደ ጦር ሜዳው ተመለሰ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከጠላቶቻቸው በድን ላይ የሚፈልጉትን ለመግፈፍ ብቻ"
ይህ የዳዊትን ታላላቅ ወታደሮች ዝርዝር ማቅረቡን ይቀጥላል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
" ምስር የተዘራበት እርሻ"
እንደ አተር ያለ ለምግብ የሚሆን ጠፍየፍ ያለ ፍሬ (የማይታወቀውን መተረጎም የሚለውን ይመልከቱ)
"የእስራኤል ሰራዊት ሸሸ"
እነዚህ በ 2ሳሙኤል 23፡8-12 ውስጥ የተጠቀሱት እንዚያው ሶስቱ ወታደሮች አይደሉም
"30ዎቹ" ወይም "ሰላሳዎቹ የእስራኤል ጀግና ወታደሮች፡፡" የዚህ ሀሳብ ሙሉ ትርጉም ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ (ቁጥሮች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ዓዶላም ከተማ አቅራቢያ የሚገኝ ዋሻ፡፡" ዓዶላም የሚገኘው ቤተልሔም አጠገብ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ ይህ በ2 ሳሙኤል 5፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"በተጠበቀ ቦታው"
"ጥቂት ፍልስጥኤማውያን ወታደሮች የቤተልሔምን መንደር ተቆጣጥረው ነበር"
"በጠላት ሰራዊት በኩል እየተዋጉ"
ዳዊት ውሃውን ከደም ጋር ያነጻጸረበት ምክንያት ወታደሮቹ ውሃውን ለእርሱ ለማምጣት ህይወታቸውን ለአደጋ አጋልጠው ስለ ነበረ ነው፡፡ ጥያቄውን የተጠቀመበት ይህን ለማጉላት ነው፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ይህንን ውሃ መጠጣት ውሃወን ለአኔ ለማምጣት ህይወታቸውን በአደጋ ላይ የጣሉትን ወታደሮች ደም እንደ መጠጣት ነው" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ በ2 ሳሙኤል 2፡18 ላይ በተተረጎመው መሰረት ይተርጎሙ፡፡
ይህ ማለት ሄደው ለዳዊት ውሃ ካመጡት ውስጥ አቢሳ የሶስቱ መሪ ነበር፡፡
"300 ወንዶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች ብዙውን ጊዜ ስለ ሶስቱ የጀግኖች ጀግና ሲናገሩ እርሱን ይጠቅሱታል" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ የዋለው እርሱ ምን ያህል ታዋቂ እንደነበረ ለማጉላት ነው፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እርሱ ከሶቱ አንኳን ይበልጥ ታዋቂ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ዮሴብ በሴትቤትን፣ ኤልዔዘርን፣ እና ሻማህን ነው፡፡ አቢሳ እንደነዚህ ሶስት ወታደሮች ዝነኛ አልነበረም፡፡
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በ2 ሳሙኤል 8፡18 እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡
"ይህን ታላቅ ስራ አከናውን"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች ሶስቱን ታላላቅ ሰዎች እንደሚያመሰግኑ እርሱንም ያመሰግኑታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከሶስቱ እጅግ ምርጥ ወታደሮች በስተቀር፤ ከሌሎቹ 30 ወታደሮች ይበልጥ ዝነኛ ነበር፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ዮሴብ በሴትቤት፣ ኤልዔዘርን እን ሻማህን ነው፡፡
ዳዊትን የሚጠብቁ ወታደሮች ቡድን
ይህ የዳዊት ታላላቅ ወታደሮች ዝርዝር ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጣም ዝነኞቹ 30 ወታደሮች" (ቁጥሮች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የዳዊት ታላላቅ ወታደሮች ዝርዝር ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የዳዊት ታላላቅ ወታደሮች ዝርዝር ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የዳዊትን ታላላቅ ወታደሮች ዝርዝር ያጠቃልላል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጠቅላላው 37 ነበሩ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"ነደደ" የሚለው ቃል እሳት ጀመረ ማለት ነው፡፡ እዚህ ስፍራ የያህዌ ቁጣ የተነጻጸረው ከእሳት ጋር ነው፡፡ "የያህዌ ቁጣ እንደ እሳት መንደድ ጀመረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ዳዊት እነርሱን እንዲቃወም አደረገ"
በሙሴ ህግ፣ እግዚአብሔር የእስራኤል ነገሥታትን ተዋጊዎችን/ወታደሮችን እንዳይቆጥሩ ከልክሏል፡፡ የዚህ ሀሳብ ሙሉ ትርጉም ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የሁለት ቦታዎችን ስም ይዟል፤ ዳን በሩቅ ሰሜን፣ እና ቤርሳቤህ በሩቅ ደቡብ አጠቃላዩን አገሪቱን ለመወከል ተጠቅሰዋል፡፡ (ጽንፎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በጣም ወጣት፣ ወይም በጣም ሽማግሌ፣ ወይም ለመዋጋት አካላቸው ብቁ ካልሆኑት በስተቀር ሌሎችን ወንዶች መቁጠር ማለት ነው፡፡
ይህ ማለት "አሁን ያለው እያንዳንዱ ሰው 100 እጥፍ ቢሆን፡፡" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
x
"ኢዮአብ እና የሰራዊቱ አዛዦች ተሻገሩ"
ከአርኖር ወንዝ ዳርቻ በስተ ሰሜን የሚገኝ ከተማ ነበር፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በጋድ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሔቲ ህዝቦች ምድር የቃዴስ ከተማን ሊያመለክት ይቸላል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ኢዮአብ እና የጦር አዛዦቹ ሄዱ
"9 ወር ከ 20 ቀን" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"ከዚያ ኢዮአብ ለጦርነት ዝግጁ የሆኑ ወንዶችን ቁጥር ለንጉሡ ተናገረ"
ይህ የሚያመለክተው የሰሜን እስራኤል ነገድን ነው
"ስምንት መቶ ሺህ… አምስት መቶ ሺህ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚያመለክተው በሰራዊቱ ለውጊያ ብቁ የሆኑ ወንዶችን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የይሁዳን ደቡባዊ ነገድ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ልብ" የዳዊትን ስሜት እና ህሊና ሁኔታ ለመግለጽ የዋለ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ዳዊት ተጸጸተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት "የአገልጋዩን" ሲል የሚገልጸው ራሱን ነው፡፡ ይህ ስልጣን ያለውን ለማክበር የትህትና አገላለጽ ነው፡፡
"የያህዌ ቃል ወደ…መጣ" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የዋለው ከእግዚአብሔር ልዩ መልእክትን ለማምጣት ነው፡፡ ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር በ2 ሳሙኤል 7፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ለዳዊት መልዕክት ለሚያመጣለት ለነቢዩ ጋድ መልእክት ሰጠው፡፡ እንዲህም አለው፣ ‘ሂድ' ወይም "ያህዌ ለዳዊት መልዕክት ለሚያመጣለት ለነብዩ ጋድ ‘ሂድ' የሚል መልዕክት ተናገረው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ጋድ በንጉሣዊ ቤተ መንግስት በግልጽ የሚታወቅ ነቢይ ነበር፡፡
"እጅግ አስጨናቂ በሆነ ችግር ውስጥ ነኝ"
እዚህ ስፍራ "እጆች" የሚለው የሚያመለክተው ሀይልን ወይም የማድረግ አቅምን ነው፡፡ "ያህዌ እንጂ ሰው አይቅጣን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር መቅሰፍቱን ለማቆም የወሰነበት ጊዜ ነው፡፡
"70,000" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ በሰሜን ጫፍ የሚገኘው ዳን እና በደቡብ ጫፍ የሚገኘውን በርሳቤ መጠቀሱ መላው የእስራኤል አገር መጠቀሱ ነው፡፡ (ጽንፎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የመልአኩን ሀይል ለመግለጽ የዋለ ነው፡፡ "መልአኩ በኢየሩሳሌ የሚኖሩ ሰዎችን ሊያጠፋ ተቃርቦ ነበር" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ያህዌ መልአኩ ሊያደርስ ያለውን ክፉ ነገር አስቆመ፡፡ "ያህዌ ስለ ደረሰው ጥፋት አዘነ"
"እጅ" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚገልጸው የመልአኩን ሀይል ነው፡፡ "ከዚህ በላይ ጉዳት አታድርስባቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ዐውድማ ፍሬውን ከገለባ ለመለየት የተዘጋጀ ለጥ ያለ ወለል
እነዚህ ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ተያይዘው የቀረቡት ለሀሳቡ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "እጅግ በድያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እና ህዝቡን ከበጎች ጋር ያነጻጸረው እነርሱ ምንም እንዳላጠፉ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እነዚህ ተራ ዜጎች ምንም ጥፋት አልፈጸሙም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
x
ለንጉሡ ጥልቅ አክብሮት እና ክብር እያሳየ ነበር፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ያህዌ ይህንን መቅሰፍት ከህዝቡ ያስወግድ ዘንድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ማየት የሚለው የሚገልጸው ፍርድን ወይም ሚዛን ነው፡፡ "አንተ መልካም ነው የምትለውን" ወይም "በአንተ ሚዛን መልካም የሆነውን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ፍሬ ከገለባ የሚለይበት
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የምሰዋው … ዋጋ ያወጣሁበትን ነገር ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ድርብ አሉታ የሚለውን ይመልከቱ)
"50 ሰቅል" (ቁጥሮች እና መጽሐፍ ቅዱሳ ገንዘብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ምድር" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚወክለው የእስራኤልን ሰዎች ነው፡፡ "በእስራኤል ህዝብ ስም/ የእስራኤልን ህዝብ ወክሎ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ ይወርድ የነበረውን መቅሰፍት ከለከለ" ወይም "እግዚአብሔር ከእስራኤል መቅሰፍቱን አራቀ/ከለከለ"
እንዲሞቀውም ለንጉስ ዳዊት ብዙ ልብስ ደረቡለት
“በጣም ያረጀ” ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የተጣመሩትም አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
“የንጉሡም አገልጋዮች ፈለጉ”
ይህ በጥቅሉ ነው፡፡ ተርጓሚ “በእስራኤል ምድር ሁሉ”
ይህ የሴት ስም ነው
ከ ሱናም ከተማ የሆነ ግለሰብ
“ንጉሥ ዳዊት”
አጊት የዳዊት ሚስት ነበረች
“መኩራራት ጀመረ”
እነዚህ በፈረስ የሚጎተት ሰረገላ የሚነዱ( የሚጋልቡ) ናቸው፡፡
እነዚህ ሰዎች መንገድ ለመጥረግና (ለማቅናትና) ለጥበቃ ከሰረገሎች ፊት የሚሄዱ ናቸው፡፡
“አልተቆጣውም”፡፡ “ጠይቆትም አያውቅም” ወይም “ሊያናድደውም አልፈለገምና አልጠየቀውምም”
ይህ አባት ልጁን ለመገሠፅ የሚሆን የግነት ጥያቄ ነው፡፡ ተርጓሚ “የሠራኸው ሥህተት እንደሆነ ማወቅ አለብህ፡፡” (የግነት ጥያቄ ተመልከት)
ዳዊት የሁለቱም የአቤሴሎምና የአደንያስ አባት ሲሆን ነገር ግን በእናት ይለያያሉ፡፡ አቤሴሎም ተወለደ ከዚያም አዶኒያስ
“አዶኒያስ እቅዱን ከኢዮአብ ጋር ተማከረ”
እነዚህ የሰዎች (ወንዶች) ሥም ናቸው
“አዶንስን ደገፉትም ረዱትም” ወይም “ለመርዳት ቃል ገቡና አዳንያስን ረዱት”
“እንዲሠቡ ብዙ ቀለብ የተሠጣቸው ወይፈኖች” ወይም “ለመሥዋትነት የተዘጋጁ የተለዩ ጥጆዎች”
ይህ በእየሩሳሌም አቅራቢያ የሚገኝ አለታማ ሥፍራ ነው፡፡
ይህ ሰዎች ውሃ የሚያገኙበት የምንጭ ሥም ነው፡፡
ይህ ጥቅል (በአንድ ላይ) ነው፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሣሣይ ሠዎችን ይገልፃሉ፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሣሣይ ሠዎችን ይገልፃሉ፡፡
የዚህ ጥያቄ አላማ ናታን ለቤርሳቤህ ሊነግራት የፈለገውን መረጃ መግቢያ ነው፡፡ ተርጓሚ “የሰማሽ አትመስይም” ወይም “ሰምተሻል?” (የግነት ጥያቄ ተመልከት)
“የአጊት ልጅ አዶንያስ ንጉሥ ለመሆን እየሞከረ መሆኑን”
የአዶንያስ እናት የዳዊት ሚስት
ነብዩ ናታን ለቤርሳቤህ መናገሩን ቀጥሎአል
የዚህ ጥያቄ አላማ ዳዊት ለቤርሳቤህ ቃል የገባውን ለማስታወስ ነው፡፡ ተርጓሚ “ለባሪያህ በዙፋኔ ምለሀል”
ለዳዊት ያላትን ከበሬታ ለማሣየት ቤርሣቤህ ልክ እንደሌላ ሠው ሆና ዳዊትን ታናግራዋለች ተርጓሚ “ለእኔ ለባሪያህ”
በዙፋን ላይ መቀመጥ ንጉሥ ለመሆን ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ (ዘይቤአዊ ተመልከት)
ዳዊት አትኩሮት እንዲሠጥ ቤርሣቤህ ጥያቄ መጠቀሟ ነው፡፡ ተርጓሚ “ስለዚህ አዶንያስ መንገስ የለበትም”
“የተናገርሽው እውነት መሆኑን ንገሪው”
“ንጉሡ ወደ ተኛበት ክፍል
ይህቺ እንድትንከባከበው ያሳደጋት ወጣት ልጃ-ገረድ የንጉሥ ዳዊት አገልጋይ ነች፡፡ የ1 ነገሥት 1፡3 ትርጉም ተመልከት
በንጉሡ ፊት ዝቅ ብላ ወደ መሬት አጎነበሰች
“ምን ላደርግልሽ እችላለሁ?
“አንተ ራስህ ምለህልኛል”
ለዳዊት ያላትን ከበሬታ ለማሣየት ቤርሣቤህ ልክ እንደሌላ ሰው ሆና ዳዊትን ታናግረዋለች ተርጓሚ “እኔ ባሪያህ”
ይህ በብሉይ ኪዳን ውስጥ እግዚአብሔር ለህዝቡ የተገለጠበት ስም ነው፡፡
በዙፋን ላይ መቀመጥ ንጉሥ የመሆን ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ የ1 ነገሥት 1፡3 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “ልክ እኔ እንደነበርኩ ንጉሥ ይሆናል”፡፡
ቤርሣቤህ ለንጉሥ ዳዊት መናገርዋን ቀጥላለች
“ተመልከት” ወይም “አድምጥ” ወይም “ለምነግርህ ነገር ትኩረት ስጥ”
“ብዙ በሬዎች፤ፍሪዳዎችና በጎች”
ቤርሣቤህ ለንጉሥ ዳዊት መናገርዋን ቀጥላለች
እዚህ ጋር “አይን” ህዝቡን ይገልፃል፡፡ እዚህ ጋር “አይን ሁሉ ይመለከትሃል” ፈሊጣዊ ሲሆን ህዝብ በጉጉት ይጠብቁሃል ለማለት ነው፡፡ ተርጓሚ “የእስራኤል ህዝብ ሁሉ በጉጉት ይጠብቁሃል”
ዙፋን ላይ መቀመጥ ንጉሥ የመሆን ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ የ1 ነገሥት 1፡3 ትርጉም ተመልከት ተርጓሚ “ንጉሥ ይሆናል”
ለዳዊት ያላትን ከበሬታ ለማሣየት ቤርሣቤህ ልክ እንደሌላ ሠው ሆና ዳዊትን ታናግረዋለች፡፡ ተርጓሚ “ከአባቶችህ ጋር ስታንቀላፋ”
ይህ “ሞት” በትህትና ሲገለፅ ነው፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ ተርጓሚ አዲሱ ንጉሥ ልጄ ሰለሞንና እኔን እንደ ኃጢአተኛ ይቆጥረናል፡፡
ነብዩ ናታን ለንጉሥ ዳዊት ተናገረ
“በጣም አጎንብሶ”
ነብዩ ናታን ለንጉሥ ዳዊት መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በተዘዋዋሪ (ቀጥተኛ ባልሆነ) ጥቅስ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ ከአንተ በኋላ አዶኒያስ እንደሚነግሥ በዙፋንህም ላይም እንደሚቀመጥ ተናግረሃልን?
ዙፋን ላይ መቀመጥ ንጉሥ የመሆን ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ የመክብበ 1 1፡13 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “እርሱም እንደኔ ንጉስ ይሆናል፡፡
ምናልባት አዶኒያስ በጋበዛቸው ሰዎች ጠረጴዛ ላይ ተቀምጦ ሲመገቡና ሲጠጡ ይመለከታቸው ነበር፡፡ ዋናው ሃሳብ ዮናታን የጠቀሳቸው ሰዎች ከአዶኒያስ ጋር ሆነው በዓል ሲያደርጉ ነበር፡፡ ተርጓሚ “ከእርሱ ጋር መብላትና መጠጣት” ወይም “እርሱ በሚያያቸው ቦታ ላይ ሆነው መብላትና መጠጣት”
ነብዩ ናታን ለንጉሥ ዳዊት መናገሩን ቀጥሏል
ናታን ዳዊትን በሦስተኛ ወገን ይወክላል ይህ ለንጉሡ ያለውን ከበሬታ ማሣያ መንገድ ነው፡፡ በሁለተኛ ወገን ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “አንተ በጌታዬ በንጉሡ ዙፋን ላይ የሚቀመጠው ማን እንደሆነ ለባሪያህ አልነገርህምን?”
ንጉሥ ዳዊት ለቤርሣቤህ ቃል ማሃላ አደረገ (ማለ)
“በንጉሥ ፊት ቆመች” ወይም “ወደ ንጉሡ ተመለሠች”
ቃል ገባ
በዙፋን ላይ መቀመጥ ንጉሥ የመሆን ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ የ1 ነገሥት 1፡13 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “በእኔም ቦታ ይሆናል እንደ እኔም ንጉሥ ይሆናል፡፡”
ቤርሣቤህ ዳዊት ለዘላለም እንደማይኖር ታውቃለች፡፡ ይህ መልካም ንጉሥ መሆኑን ማሳያ ነው፡፡
ናታን፤ ዮዳሄና በናያስ አሁንም ዳዊት ንጉሥ እንደሆነ እንዲያስታውሱ ዳዊት ስለሌላ ሠው የሚናገር በማስመሠል ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ተርጓሚ “ባሪያዎቼ”
ይህ የውሃ ምንጭ ሥም ነው፡፡
ንጉሥ ዳዊት በሠለሞን ቦታ ሆኖ ንጉሥ ስለ ሚሆነው መናገሩን ቀጥሏል፡፡
“በዙፋን ላይ ይቀመጥ” የሚሉት ቃላት ንጉስ የመሆን ዘይቤ ናቸው፡፡ ነ1 ነገሥት 1፡13 1፡17 እና 1፡30 እዚህ ጋር ዳዊት በቀጥታ ሰለሞን በእርሱ ዙፋን ላይ እንደሚቀመጥ ይናገራል፡፡
ተስማምተውም ንጉሥ ዳዊት ያለውን ያደርጋሉ፡፡
በናያስ ለዳዊት ያለውን አክብሮት ለማሣየት ለሌላ ሠው የሚናገር በማስመሰል ለዳዊት ይናገራል፡፡ ተርጓሚ “ጌታዬ ንጉሡ…….. ከአንተጋ እንደነበር”
“ዙፋን” የሚለው ቃል 1) ዙፋን ላይ የሚቀመጠው ሰው ተርጓሚ ዙፋኑ ላይ የሚቀመጠውን ሰው ከጌታዬ ከንጉሡ ዳዊት የበለጠ ያደርጋል ወይም 2) በዙፋኑ ላይ ከሚቀመጠው መንግስት የበለጠ ተርጓሚ “መንግሥቱን ከጌታዬ ከንጉሥ ዳዊት መንግስት የበለጠ ገናና ያደርጋል፡፡”
የእስራኤል ህዝብ ሠለሞንን ንጉሥ አድርገው በእስራኤል ላይ ሾሙት
እነዚህ የሰዎች ስብስብ ሥሞች ናቸው
ይህ ንፁህ ውሃ ከምድር የሚፈልቅበት የምንጭ ስም ነው፡፡
ይህ በተለየ የእንስሳ ቀንድ የተቀመጠን የወይራ ዘይት ከተቀመጠበት ከእግዚአብሔር ድንኳን ካህኑ ሲወስድ ማለት ነው፡፡
አማራጭ ትርጉሞች 1) በወይራ ዘይት የተሞላ የእንስሳ ቀንድ 2) እውነተኛውን ቀንድ የሚተካ ነገር ግን ሠዎች አሁንም ቀንድ ብለው የሚጠሩት፡፡ ተርጓሚ “የዘይት ማስቀመጫውን ወስዶ”
ይህ በጥቅል ነው
አዶንያስ ታላቅ ጩኸት ሰማ ወሬውን (ዜናውን) እየጠበቀ ነው፡፡
አዶኒያስ ሰለሞን ንጉስ እንደሆነ አወቀ
ዮናታን ሥለ ሰለሞን ለአዶንያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
አማራጭ ትርጉሞች 1) እነዚህ ቃላት ንጉስ የመሆን ዘይቤአዊ ንግግሮች መሆናቸውን የ1 ነገስት 1፡35 ተመሣሣይ ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ፡ አሁን ንጉስ ነው፡፡ ወይም 2) ሰለሞን በአካል በዙፋን ላይ ተቀምጦ ነበር፡፡
አማራጭ ትርጉሞች 1) እነዚህ ቃላት ንጉሥ የመሆን ዘይቤአዊ ንግግሮች መሆናቸውን፡፡ የ 1ነገስት 1፡35 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ “ዛሬ እንደ እኔ ንጉሥ ሊሆን ያለ” ወይም 2) ሰለሞን በአካል በዙፋን ላይ ተቀምጦ ነበር፡፡
አዶንያስ ንጉሥ ሰለሞንን ፈራ
ሌላ አማራጭ ትርጉም “ፈጥነው እርምጃ መውሰድ ጀመሩ” ነው፡፡
የመሠዊያው ቀንድ የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ኃይልና ጥበቃ ነው፡፡ ነገር ግን አዶንያስ በትክክል ድንኳኑ ወዳለበት ቦታ ሄደ ትክክለኛውን ቀንድ ለማንሳት ስለሄደ በዚሁ መልኩ መተርጎም አለብህ/ሽ፡፡
ሌላ አማራጭ ትርጉም “አዶንያስ-----ፈጥኖ ሄደ” ነው፡፡
ባሪያው ለንጉስ ሰለሞን ያለውን ከበሬታ ለማሳየት እንደ ሌላ ሰው አድርጎ ንጉሥ ሰለሞንን ያናግረዋል፡፡ ተርጓሚ “ፈርቶሃል፤ንጉሥ ሰለሞን”
አዶንያስ ለንጉሥ ሰለሞን ያለውን ከበሬታ ሌሎች እንዲያውቁ ንጉስ ሰለሞንን እንደሌላ ሠው ያናግረዋል፡፡ ተርጓሚ “እርሱ አይገድለኝም”
ሰለሞን የአዶንያስን ነፍስ አዳነ
ይህ ሰለሞን አዶንያስን እንደሚያድነው የግነት ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ “በራሱ ጠጉር አንዳችም አትወድቅም ” ወይም “እኔ አድነዋለው”
“ክፋት” የሚለው ስውር ስም እንደ ግስ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል፡፡ በማስቀመጫ ውስጥ እንደተቀመጠ ዕቃ ሆኖ ተመስሎአል፡፡ ይህ በገቢር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ክፉ የሆነ ነገርን አደረገ”
ይህ “እኔ እሞታለሁ” ብሎ የመናገር የትህትና ንግግር ነው፡፡
የጎደለው ሊሞላ ይችላል፡፡ ተርጓሚው “ሰው መሆንህን ለሁሉም አሣይ” ወይም “መልካም ሰው መሆንህን ሁሉም ያስተውል ዘንድ ኑር”
በመንገድ መሄድ የሰው የሕይወት አኗኗሩ ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ “ እርሱ እንዳዘዘ ኑሩ”
“ይከናወንልህ ዘንድ” ወይም “መልካም ይሆንልህ ዘንድ”
“ሊያደርግ ቃል የገባውን ያደርጋልና”
እግዚአብሄር ለዳዊት ሲናገር “አንተ” እና “የአንተ” በማለት ነው፡፡
እግዚአብሄር ለዳዊት ይናገራል ስለዚህ “በፊቴ” የሚለው ቃል እግዚአብሄርን ይወክላል፡፡
በፍፁም ልባቸው የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር “ፈፅሞ” ማለት ሲሆን በፍፁም ነፍሳቸው የሚለው ደግሞ “በሙሉ ማንነት” ማለት ነው፡፡ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው፡፡ ተርጓሚ “በሁለንተናቸው” ወይም “በሙሉ ኃይላቸው”
“ዙፋን” የሚለው ቃል በዙፋን ላይ ለሚቀመጠው ንጉሥ ዘይቤ ነው፡፡ ምፀቱ “አይቋረጥብህም” በቀና መልኩ በዚህ መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ዘርህ የእስራኤል ንጉሥ ከመሆን አይቋረጥም” ወይም “ከዘር ሐረግህ አንዱ ሁልጊዜ የእስራኤል ንጉሥ ይሆናል”
ንጉሥ ዳዊት ለሰለሞን እንዴት እስራኤልን መምራት እንዳለበት መናገሩን ቀጥሎአል፡፡
ተርጓሚ “ኢዮአብ----በእኔ ላይ ያደረገው- ያ ያደረገው ነው”፡፡
አማራጭ ትርጉሞች 1) “ልክ በጦርነት ያለ ያክል እነዚያን ሠዎች በሰላም ጊዜ ገደለ” 2) “በጦርነት ጊዜ ሰዎችን ስለገደሉ፣ በሰላሙ ጊዜ ተበቀላቸው፡፡”
አማራጭ ትርጉሞች 1) ኢዮአብ የገደላቸውን በጣም ከመቅረቡ የተነሳ ደማቸው በድጉና በጫማው ላይ ፈሰሰ 2) ደም የሚለው ቃል ለግድያው ተጠያቂ የዘይቤ ንግግር ሲሆን ድግና ጫማ ደግሞ የኢየአብ የአዘዥነት ሥልጣን ማሣያ ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ ስለዚህ ዳዊት እያለ ያለው ኢዮአብ በግድያ የተከሰሰ ስለሆነ የሠራዊቱ አዛዥ መሆን የለበትም፡፡ ወይም ደግሞ ይህንን እንዳለ መተርጎም የተሻለ ነው፡፡
እዚህ ጋር ሽበት የእርጅና ምልክት መሆኑን ያሳያል፡፡ ይሄውም “ሽበቱን” የሚለው ነው፡፡ ተርጓሚ “ኢዮአብ ሳያረጅ የአመፃ ሞት መሞቱን አረጋግጥ”
ንጉሥ ዳዊት ለሰለሞን እንዴት እስራኤልን መምራት እንዳለበት መናገሩን ቀጥሏል
የሰው (ወንድ) ስም ነው፡፡
ማዕድ የሚለው ቃል በቤት ውስጥ የመመገቢያ ጠረጴዛ ማሳያ ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ “በቤትህ እንዲመገቡ ተቀበላቸው”
ንጉሥ ዳዊት ለሰለሞን እንዴት እስራኤልን መምራት እንዳለበት መናገሩን ቀጥሏል፡፡
የሰዎች ስም( ወንዶች)
የብንያም ነገድ
የቦታ ሥሞች
ይህ በበጎ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ እርሱን ለመቅጣት እርግጠኛ ሁን”
ደም በአመፅ የመሞት ዘይቤ ሲሆን ሽበት ደግሞ የሙሉ ሰውነት ምሳሌአዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ - “የአመፃ ሞት መሞቱን እርግጠኛ ሁን”
ዳዊትም ሞተ ሰለሞንም እርሱን ተክቶ የእስራኤል ንጉስ ሆነ
የዳዊት ሞት በእንቅልፍ እንደወደቀ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ተርጓሚ “ሞተ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡” ተርጓሚ “ዳዊትን ----ቀበሩት”
“ዳዊት በእስራኤል ላይ የነገሰው ጊዜ(ዘመን) ወይም “ዳዊት በእስራኤል ላይ የነገሠበት”
ዙፋን የንጉስን ሥልጣን ያመለክታል፡፡ ተርጓሚ “አባቱ ንጉሥ እንደነበረ፤ ዳዊት ንጉሥ ሆነ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር የሰለሞንን መንግስት እጅግ አፀና” ወይም “እግዚአብሔር ሰለሞንን መንግስቱን ፈፅሞ እንዲቆጣጠር አደረገው”
አዶንያስ ቤርሳቤህን ሊናገር መጣ
ክፉ ማድረግ ሳይፈልግ
ይህ በጥቅሉ ነው፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር መንግስቱን ለወንድሜ ሰጥቷል” ወይም “ወንድሜ ንጉስ ሆኖአል”
አዶንያስ ልመናውን ለቤርሳቤህ አቀረበ
ማፈር የሚለው ቃል አንድን ሰው ለመመልከት የአለመፈለግ ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ በሌላ መልኩ ደግሞ አንድ ሰው የጠየቀውን የአለማድረግ ዘይቤ ነው፡፡ተርጓሚ “የጠየኩሽን እምቢ አትበይኝ”----የጠየቅሽውን እምቢ አይልምና፡፡
1 ነገስት 1፡3 ተመልከት
ቤርሳቤህ የአዶንያስን ልመና(ጥያቄ) ይዛ ወደ ንጉስ ሰለሞን ሄደች
“ንጉሱም ከተቀመጠበት ከዙፋኑ ተነስቶ ቆመ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ - ወንበር እንዲያመጡ ለአንድ ሠው ነገረ
ቤርሳቤህ
ማፈር አንድን ሰው ለማየት (ለመመልከት) የአለመፈለግ ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ በሌላ መልኩ ደግሞ አንድ ሰው የጠየቀውን (የለመነውን) ነገር ያለመፈለግ ዘይቤ ነው፡፡ የ1ነገስት 2፡16-17 ትርጉም ተመልከት፡፡ተርጓሚ “እኔ የምጠይቅሽን እምቢ አትይኝም-----የምትጠይቂኝን እምቢ አልልሽም”
ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ሱናማይቱ አቢሳ እንዲያገባት ለአዶንያስ ፍቀድለት” ወይም “ሱናማይቱ አቢሳን ለአዶንያስ ሚስት አድርገህ ስጠው”
ንጉሥ ሰለሞን ለቤርሳቤህ ጥያቄ ምላሽ ሰጠ
ንጉሥ ሰለሞን በእናቱ ጥያቄ ተቆጥቷል፡፡ ተርጓሚ “ለአዶንያስ በመጠየቅሽ ስህተት ሰርተሻል”፡፡ ይህ እርሱ መንግስትን ከመጠየቅ ጋር አንድ ነው---ፅሩያ
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አዶንያስ ይህን ጥያቄ በማቅረቡ እኔ ካልቀጣሁት እግዚአብሔር እኔን ለመቅጣት ሙሉ መብት ይኖረዋል፡፡ ብሎም ሊጨምርብኝ
ንጉሥ ሰለሞን አዶንያስን ቀጣ
ዙፋን የሚለው ቃል እግዚአብሔር ሰለሞን እንዲገዛ የሰጠውን ስልጣን ይገልፃል፡፡
እዚህ ጋር ቤት የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር ሰለሞን የሰጠው የዘር ሐረግ ከእርሱ በኋላ ስለመንገሳቸው ነው፡፡
ሰለሞን አብያታርን ከክህነት አወጣው
ዳዊት ወደ ንግስና ከመምጣቱ በፊት አብያታር ከዳዊት ጋር መከራን ተቀበለ
“እግዚአብሄር ስለተናገራቸው ነገሮች”
ይህ ስለ ንጉስ ሰለሞን ነው፡፡
ንጉሥ ሰለሞን ኢዮአብን እንዲገድል በናያስን አዘዘ
“ኢዮአብም ሰለሞን ንጉሥ ከሆነ በኋላ ያደረገውን ሰማ”
የመሠዊያው ቀንድ የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ኃይልና ጥበቃ ነው፡፡
ይህ በገቢር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “የሆነ ሰው ኢዮአብ እንደሸሸ ለሠለሞን ነግሮአል”
በናያስም ኢዮአብን ሊገድለው ሄደ
እዚህ ጋር “ቤት” ሥለ ዳዊት የዘር ሐረግ ሲሆን “ደም” ወንጀልን ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ ኢዮአብ በከንቱ ያፈሰሰው ደም ከእኔና ከቤተሰቤ ይርቅ ዘንድ ወስደህ ቅበረው፡፡ ወይም “ኢዮአብ የሰዎች ደም በከንቱ በማፍሰሱ ምክኒያት እግዚአብሔር በእኔና በአባቴ ቤት ላይ ወንጀል አድርጎ እንዳይቆጥር ቅበረው፡፡”
ለምን ኢዮአብ መሞት እንዳለበት ሰለሞን ያብራራል፡፡
“በራሱ” ላይ የሚለው ቃል ኢዮአብን ይገልፃል “ደም” ደግሞ የመግደል ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ “ደሙን በራሱ ላይ” የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር ደግሞ ግለሰቡ በግድያ ምክኒያት እንደወንጀለኛ መቆጠሩ ማለት ነው፡፡ ተርጓሚ “ኢዮአብ ሰዎችን በመግደሉ ምክኒያት (ሰበብ) ላደረገው ድርጊት እግዚአብሔር እንደ በዳይ እንዲያየው እፈልጋለው፡”፡፡
እነዚህ ሁለት ቃላት ቢመሰረቱ አንድ አይነት ትርጉም ሲኖራቸው አበኔርና አሜሳይ ከኢዮአብ የተሻሉ መሆናቸውን አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
“ደም” የሚለው ቃል የግድያ ዘይቤ ነው፡፡ “ደማቸው---ራስ ላይ” የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር ደግሞ ግለሰቡ በግድያው ምክኒያት እንደ ወንጀለኛ መወሰድ አለበት ማለት ነው፡፡ ተርጓሚ እኔ እግዚአብሔር ኢዮአብንና ዘሩን ተጠያቂ እንዲያደርግ እፈልጋለሁ፡፡
“ቤት” ና “ዙፋን” የሚሉት ቃላት ለቤተሰብና ለመንግስት የዘይቤ ንግግር ናቸው፡፡ ተርጓሚ “ለዳዊት ዘርና ለዳዊት መንግስት”
በነያስ ኢዮአብን ገደለው ከዚያም የንጉሥ ሰለሞን ጦር አዛዥ ሆነ
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ኢዮአብን በራሱ ቤት ውስጥ ቀበሩት”
ቤት የሚያመለክተው ቤቱ ያለበት መሬት ነው፡፡ እስራኤላውያን ሰዎችን (ሙታንን) ከቤት ውጭ በመቃብር ቦታ ይቀብራሉ “ቤተሰቡ በሚኖሩበት ቦታ”
ንጉሥ ሰለሞን ለሳሚ በእየሩሳሌም እንዲቆይ አለበለዚያ ግን እንደሚሞት ነገረው፡፡
እዚህ ጋር “ደም” የጥፋት ዘይቤ ሲሆን “ራስ” ደግሞ ግለሰብን ማሣያ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ ለሞትህ አንተ ራስህ ተጠያቂ ትሆናለህ
ሳሚ እየሩሳሌምን ለቀቀ
የሰዎች ስም
የፍልስጤም ከተማ
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ “ሳሚም ፈጠነ”
ንጉሥ ሰለሞን ሳሚ እየሩሳሌምን በመልቀቁ ፈረደበት
ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “የሆነ ሰው ለሰለሞን ነገረው”፡፡
ሳሚ ቃል የገባውን (የማለውን) ማሃላ ሰለሞን ሲያስታውሰው፡፡ ተርጓሚ “እንዳትሞት እውቅ ብዬ----እንዳስማልሁህ በደንብ ታውቃለህ”
ንጉሥ ሰለሞን ሳሚ እየሩሳሌም በመልቀቁ ፈረደበት
አማራጭ ትርጉሞች- 1) ሰለሞን መልስ እየጠየቀው ነው? ወይም 2) “ማሃላን በማፍረስህ ስህተት ሠርተሃል”
እዚህ ጋር ራስ ግለሰቡን ይወክላል፡፡ ክፋትን ደግሞ በግለሰቡ ራስ ላይ እንደሚቀመጥ ዕቃ ወይም ፈሳሽ ነገር አድርጎ ይናገራል፡፡ ተርጓሚ “ለክፋትህ ሁሉ ተጠያቂ ያደርግሃል”
ንጉሥ ሰለሞን ሳሚ እንዲሞት ትዕዛዝ ሰጠ
እዚህ ጋር የዳዊት ዙፋን የዳዊትንና የእርሱን ዘር ሐረግ ስልጣንና ግዛት ይወክላል፡፡
“እጅ” የሰለሞንን ስልጣንና ጉልበት ይገልፃል፡፡
ሰለሞን ግብፃዊቷን አገባ
ሁለቱ ነገስታት አብረው ይሠሩና ጠላቶቻቸውን በጋራ ይወጉ ዘንድ፣ ሰለሞን የግብፅ ንጉሥ ለፈርዖን አማች ሆነ
ቅጥሩን ሠርቶ ከጨረሰ በኋላም በዳዊት ከተማ ውስጥ ነበረች
“ቤተ- መቅደሱ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እስከዚያ ቀን ድረስ ማንም መቅደስ አልሰራም”
“ስም” የሚለው ቃል ለአንድ ሰው ዘይቤና “ስም” የሚለው ቃል በዚህ ሐረግ ውስጥ የሚመለክ ስም መሆኑን ነው፡፡ ተርጓሚ “ሰዎች እግዚአብሄርን የሚያመልኩበትን”
የሰው የአኗኗር ዘይቤና መንገድ እንደሚሄድ ሰው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ተርጓሚ “አባቱ ዳዊት የታዘዘውን ሕግጋት መታዘዝ (ታዘዘ)”
እግዚአብሄር ለሰለሞን ምን ማድረግ እንደሚፈልግ ጠየቀው
“መስዋዕት ለማቅረብ በጣም የተመረጠ ሥፍራ” ወይም “በጣም አስፈላጊ መሰዊያ”
“የምትፈልገውን ነገር ጠይቀኝ እኔም እሰጥሃለሁ” ወይም “ምን ትፈልጋለህ? ጠይቅ እኔም እሰጥሃለሁ”
ሰለሞን ለእግዚአብሄር ጥያቄ ምላሽ ሰጠ
እግዚአብሔር ለሰለሞን ጥበብን አብዝቶ ሠጠው
“ነፍስ” የመግደል ሃይል ዜይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “ ጠላቶችህን የመግደል አቅም (ሃይል)”
“ከእኔ ጋር ስለተነጋገርህ የጠየቅከው ሁሉ አደርግልሃለው”
ልብ ሰው ስለሚያስበውና ስለሚመኘው ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “ጥበበኛና ብዙ ነገሮችን የምትረዳ አደርግልሃለሁ”
ሕይወትን መኖር መንገድ እንደመሄድ ሆኖ ተገልፆአል፡፡ “እኔ እንደምፈልገው ኑር ታዘዝም”
“ረጅም እድሜ እንድትኖር አደርጋለሁ”
“እነሆም” የሚለው ቃል ሰለሞን ደስ የሚል ነገር ማየቱን ያሣያል፡፡
ሁለት ጋለሞቶች ሰለሞን ውሳኔ እንዲሰጥ ጠየቁት
ሁለቱም ጋለሞታዎች ታሪካቸውን ለሰለሞን ነገሩት
ሕፃኑን እንዲሞት አደረገው ብሎ ማስቀመጥ የተሻለ ነው፡፡ ተርጓሚ “በድንገት በልጇ ላይ በመንከባለሏ አፈነችው (ታፈነ)
ሴትዬዋ ለሠለሞን ያላትን አክብሮት ለማሳየት እራሷን እንደሌላ ሠው አድርጋ ታናግረዋለች፡፡ ተርጓሚ “እኔ”
ሁለቱ ጋለሞታዎች ታሪካቸውን ለሠለሞን መንገር ቀጥለዋል፡፡
ይህ ማለት ከጡቷ ወተት መስጠት ማለት ነው፡፡
x
ሰለሞን ለሁለቱ ሴቶች ውሳኔ ሰጠ
እውነተኛይቱ የልጅ እናት ንጉሡ የልጁን ሕይወት እንዲድን
ይህ ሴትዬዋ ስለ ልጅዋ ብዙ ናፍቆት እንዳላት የሚያሳይ ነው፡፡ ተርጓሚ “ልጅዋን በታላቅ ፍቅር ወዳዋለች”
ይህ ጥቅል ንግግር ነው
ይህ የሰለሞን ባለሥልጣናት ዝርዝር ነው፡፡
የሰዎቸሀ (ወንዶች) ስም
የሰለሞን ባላስልጣናት ሥም ዝርዝር ቀጥሏል
የሰዎች(ወንዶች) ሥም
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሰለሞን እንዲሰሩለት ያስገደዳቸው ሰዎች”
የሰለሞን ባለሥልጣናት ዝርዝር ቀጥሏል
እነኝህ የሰዎች ስም ዝርዝር ናቸው
“የተራራማው ሀገር ሹም ማን ነበረ…የማቃፅ ሹም ማን ነበረ…የአሩቦት ሹም ማን ነበረ”
እነኝህ የቦታ ሥሞች ናቸው
የሰለሞን ሹሞች ሥምና ማስተዳደር የጀመሩበት የቦታዎች ስም ዝርዝር ናቸው፡፡
የሰዎች ስም ዝርዝር
የዶር ሹም አስተዳደር ማን ነበረ…የታዕናክ ሹም አስተዳደር ማን ነበር…የሬማት ዘገለዓድ ሹም አስተዳደር ማን ነበረ…የመሃናይም ሹም አስተዳደር ማን ነበር!
የሴት ስም
የቦታ ስሞች
የሰለሞን ሹሞችና የአስተዳደራቸው የቦታ ሥሞች
የሰዎች ስም(የወንድ)
የንፍታሌም ሹም አስተዳደር ማን ነበር፣ የአሴር ሹም አስተዳደር ማን ነበር፣ የይሳኮር ሹም አስተዳደር ማን ነበር
የሴት ስም
በእስራኤል ልጆች ነገድ የተሰየሙ የቦታ ስሞች
የቁራሽ መሬት ስም
የሰለሞን የሹም ስሞችና የሚያስተዳድሯቸው የቦታ ስሞች ዝርዝር ቀጥሏል
የሰዎች ስም(የወንድ)
የእስራኤል ልጅ የነገድ ስም
የቁራሽ መሬት ስሞች
“ቀድሞ የሴዎን ምድር የነበረ”
የአንድ ወገን ሰዎች ስም
እዚህ ጋር ምድር የይሁዳን ምድር ይገልፃል፡፡ የመጀመሪያዎች ሹሞች በተለያዩ የእስራኤል ቦታዎች ያስተዳድሩ ነበር፡፡
ተናጋሪው ከብዛታቸው የተነሳ ለቁጥር እንደሚያታክቱ ለመግለፅ የግነት ንግግር የተጠቀመበት ነው፡፡ ይሁዳና እስራኤል በይሁዳና በእስራኤል በሚኖሩ ሰዎች ዘይቤአዊ ንግግር ናቸው፡፡ ተርጓሚ “ልክ እንደ ባህር አሸዋ በይሁዳና በእስራኤል ምድር ብዙ ሰዎች ነበሩ” ወይም “አንድ ሰው ሊቆጥር ከሚችለው በላይ በይሁዳና በእስራኤል ብዙ ሰዎች ነበሩ”
የኤፍራታ ወንዝ
ኮር የደረቅ ነገር መለኪያ ነው
በጣም ፈጣን የሆኑ ባለ አራት እግር እንስሳዎች ናቸው፡፡
ከተጠቀሱት እንስሳት ከአንድ በላይ የሆነ ዝርያ
ይሰቡ ዘንድ ሰዎች የቀለቡዋቸው አእዋፍ ናቸው
የቁራሽ መሬት ስም
ይሁዳና እስራኤል በይሁዳና በእስራኤል ምድር ለሚኖሩ ሰዎች ዘይቤ ናቸው፡፡
እያንዳንዱ ቤት (ቤተሰብ) የወይንና የበለስ ቦታ ነበረው፡፡ ይህ የሚያመለክተው ጦርነት ላይ ስላልሆነ የሚያርሱበት ጊዜ ስለነበራቸው እያንዳንዱ በሰላምና በፀጥታ ይኖሩ ነበር፡፡
x
ጋጥ እንደ ፈረስ ያሉ እንስሳት የሚጠበቁበትና እንክብካቤ የሚደረግበት ቦታ ነው፡፡
“ከንጉስ ሰለሞን ጋር የሚመገቡትን” ወይም “አብረውት ይመገቡ ዘንድ ንጉሥ ሰለሞን የጋበዛቸው”
በየወሩ ምግብ ያመጡለት ዘንድ 1ነገስት 4፡7-9 ሰለሞን አስራ ሁለቱን ሹሞች እያንዳንዳቸውን ወክሏል
ይህ በሌላ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሰለሞን የሚፈልገውን ነገር ሁሉ ያቀርቡለት ነበር”
ጥበብና ማስተዋል የሚባሉት ስውር ቃላት እንደ ግስ ሊተረጎሙ ይችላል፡፡ እግዚአብሔር ሰጠው ማለት እግዚአብሔር እነዚህን ብቃቶች እንዲኖረው አደረገ፡፡ተርጓሚ እግዚአብሔር ሰለሞን ጥበበኛና ብዙ ነገሮች የሚረዳ ሰው አደረገው፡፡
ሰለሞን ስለብዙ ነገሮች መረዳት የቻለ ነበር “ስፋት” የሚለው ስውር ቃል እንደ ቅፅል ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሰለሞን ብዙ ነገሮችን መረዳት የቻለ ነበር”
ሰለሞን ከጥበበኞች ሁሉ በላይ ጥበበኛ ነበረ
እነዚህ ቃላት ሁሉንም ተክሎች የሚያጠቃልል ስሞች ናቸው፡፡ ተርጓሚ የዝግባ ዛፍ…“የሂሶጵተክል” ወይም “ከዛፍ ሁሉ ትልቁ…አነስተኛ ጥቅም ያለው ተክል”
ሰለሞን ስለቤተመቅደስ ስራው ከንጉሥ ኪራም ጋር አወራ
ኪራም ለዳዊት ሁልጊዜ የቅርብ ወዳጁ ነበረ
ጠላትን ከእግር ስር መጣል ማለት ማሸነፍ ወይም መማረክ ማለት ነው፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር ዳዊት ጠላቶቹን እንዲያሸንፍ ይረዳው ነበር፡፡” ወይም “ እግዚአብሔር ዳዊትን ጠላቶቹን እንዲያሸንፍ ይረዳው ስለነበር ዳዊት ጊዜ አልነበረውም፡፡”
ሌላ አማራጭ ትርጉም፡- “በጠላቶቹ ሰፍም ስለተከበበ ወይም “ በሁሉም አቅጣጫ ከጠላቶቹ ጋር ፍልሚያ ላይ ስለነበር”
ይህ እግዚአብሔር ለዳዊት በጠላቶቹ ላይ ፍፁም በላይነትን ከእግሩ በታች ስለመጣሉ ይናገራል፡፡
ሰለሞን ከንጉሥ ኪራም ጋር ስለ ቤተ-መቅደስ ግንባታው ማውራቱን ቀጥሏል
ሰለሞን ንጉሥ ከመሆኑ በፊት ንጉሥ ዳዊትና የእስራኤል ሕዝብ በጦርነት ላይ ነበሩ ነገር ግን አሁን ንጉሥ ሰለሞንና የእስራኤል ሕዝብ በእረፍትና በሰላም ጊዜ ላይ ነበሩ
ክፋትን የሚያደርግ ሰውም ጉዳት የሚያደርስ የተፈጥሮ ክስተትም፡፡ ይህ በዚህ መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ከጠላቶቻችንና ከተፈጥሮ አደጋዎች ተጠብቀናል”
ጠላት
በሰዎችና በንብረታቸው ላይ ጉዳት የሚያደርስ ክስተት
ይህ ቀጥሎ ካሉት ቃላት አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ “አድምጥ(ጡ) ይህ እኔ የማደርገው ነው፡፡” “ወይም” እግዚአብሔር ለእኔ ስላደረገው ይህ እኔ የማደርገው ነው፡፡
“ስም” የሚለው ቃል ለግለሰብ (ለአንድ ሰው) ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ አምላኬ እግዚአብሔር የሚኖርበት ቦታ…እኔ የምኖርበት፡፡
እዚህ ጋር ዙፋን እንደ ንጉሥ መግዛትን ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “ከአንተ በኋላ ንጉስ ለማድረግ (ለመሆን ማድረግ)”
ሰለሞን ከንጉሥ ኪራም ጋር ስለ ቤተ- መቅደስ ግንባታው ማውራቱን ቀጥሏል
ያንተ ሠራተኞች ከእኔ ሰዎች የተሻለ እንጨት መቁረጥ ይችላሉ
የሲዶን ከተማ ሕዝብ
ንጉሥ ኪራም ለሰለሞን መለሰ
“ሰለሞን ያለው”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ዛሬ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ”
ዝግባ ቤተ-መቅደስ ለመሥራት የሚያገለግል ዋጋ ያለው እንጨት ነው
ንጉሥ ኪራም ለሰለሞን መልስ መስጠቱን ቀጥሏል
እንዲንሳፈፉ አንድ ላይ ማሰር
ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ ሰራተኞቼ ግንዶቹን ይፈታሉ
“የምፈልገውን ማድረግ ትችላለህ” ወይም “ልትከፍለኝ ትችላለህ”
ጥድ የሚለው ቃል ብዙ አይነት ዛፎችን ሊገልጽ ይችላል፡፡ ዝግባንም ጨምሮ
ይህ የደረቅ ነገር መስፈሪያ ሲሆን ኮርም ደግሞ የፈሳሽ ነገር መስፈሪያ ነው፡፡ የትኛው መስፈሪያ እንደታሰበ ግልፅ አይደለም፡፡
ከአመት ወደ አመት(በየአመቱ)
ሰለሞን ቤተ መቅደሱ እንዲገነባ ሰዎችን አስገደደ
እንዲሠሩ ገባሮቹን ከእስራኤል ሁሉ
ያ ማለት አንድ ወር በሊባኖስ ሁለት ወር ደግሞ በቤት የሚቆዩ ሦስት ወገኖች ነበሩ
እያንዳንዱ ወገን (ግሩፕ) አንድ ወር በሊባኖስ በሥራ ላይ ከዚያ ደግሞ ሁለት ወር በእስራኤል በቤታቸው የሚቆዩ ነበሩ፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እንዲሠሩለት ሰለሞን የመረጣቸው (ያስገደዳቸው) ሰዎች፡፡”
ሰለሞን ቤተ-መቅደሱ እንዲሠራ ሠዎችን ማስገደዱን ቀጥሏል፡፡
70,000
80,000
ድንጋይ ከመሬት ቆፍረው በሚፈለገው ቅርፅ የሚጠርቡ ሰዎች
“ሶስት ሺህ ሶስት መቶ ሹሞች”
ሰለሞን ቤተ-መቅደሱ እንዲሠራ ሠዎችን ማስገደዱን ቀጥሏል፡፡
“ከተራራው ወስጥ ጥሩና ትልልቅ ድንጋዮችን ቆፈሩና በሚፈለገው ቅርፅ ጠረቡ”
ከጌባል ከተማ ሕዝብ
ተራኪው የቤተ-መቅደሱን ልኬት (ወርድና ስፋት) ዝርዝር
ሰለሞን ሠራተኞቹን ሕንፃውን እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ግንባታውን እንዲጀምሩ ሠለሞን ሠራተኞቹን አዘዘ”
ይህ የ480 እና 4 ተራ አቀማመጥ ነው፡፡
“ዚፍ” በእብራዊያን በቀን መቁጠሪያ የሁለተኛው ወር ስም ነው፡፡ ይህ የሚያዚያ ወር መጨረሻ ወይም የግንቦት ወር መጀመሪያ ገደማ ነው ( በአውሮፓ አቆጣጠር)
60 ክንድ ወርድ፣ 20 ክንድ ስፋትና ቁመቱም ሠላሳ ክንድ፡፡ አንድ ክንድ 46 ሴ.ሜ ነው፡፡ ይህ በዘመናዊ መስፈሪያ እንደገና ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ 27.6 ሜትር ወርድ፣ 9.2 ሜትር ስፋትና 13.8 ሜትር ከፍታ (ርዝመት)
ተራኪው የቤተ- መቅደሱን ልኬት መዘርዘሩን ቀጥሏል
በኮለን የተሰራ የአንድ ሕንፃ ክፍል ሆኖ ጣሪያው ወደ ሕንፃው መግቢያ በር ይመራል፡፡ ይህ ወለል ምናልባት ከፍተኛው የሕንፃ ግድግዳ ጋር የሚገኝና ቤተ መቅደሱን የከበበ ነው፡፡
አንድ ክንድ= 46ሳ.ሜ ነው፡፡ተርጓሚ “9.2ሜ…4.6ሜ”
ሰለሞን ሠራተኞቹን ሕንፃውን እንዲሰሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “መስኮቶችን አደረጉ”
ተራኪው የቤተ-መቅደሱን ልኬት መዘርዘሩን ቀጥሏል
ሰለሞን ሠራተኞቹን ሕንፃውን እንዲሰሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ሰሩ…. አደረጉ”
“በውጭ በኩል ካለው ግድግዳ ዙሪያ ጓዳዎችን አደረገ”
ይህ በእያንዳንዱ ወለል ያሉትን ጓዳዎች ይወክላል
አንድ ክንድ 46 ሴ.ሜ ነው፡፡ ተርጓሚ “2.3 ሜ ገደማ…2.8 ሜ ገደማ…3.2ሜ ገደማ”
“የትንንሽ ጓዳዎቹን አግዳሚ እንዲረዳ (እንዲደግፍ) በዋናው ግንብ ዙሪያ ሁሉ ድጋፍ አደረጉ”
አግዳሚ ሕንፃ (ቤት) የሚደግፍ ረጅምና ከባድ እንጨት ነው፡፡
እዚህ ጋር “ቤት” የእግዚአብሔርን ቤት (ቤተ-መቅደስን) ይገልፃል፡፡
ውቅር (ካባ) ሠዎች በመሳሪያ ከተራራ ሥፍራ ድንጋይ ጠርበው ቅርፅ የሚሰጡበት ቦታ ነው፡፡ በካባው ቦታ ካዘጋጁ በኋላ ወደ ቤተ-መቅደሱ ያመጡታል፡፡
በአጠቃላይ ሦስት ወለሎች ነበሩ፡፡ አንዳንድ ቋንቋዎች ይህ የታችኛው ወለል፣ አንደኛ ወለል (ፎቅ) እና በሁለተኛ ወለል (ፎቅ) ይሉታል፡፡
ሠለሞን ሠራተኞቹን ሕንፃውን እንዲሰሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ የሰለሞን ሠራተኞች ሠሩ…ከደኑ…አጋጠሙ፡፡
ደርብ (አግዳሚ) …ህንፃን (ቤትን) የሚደግፍ ረጅምና ከባድ እንጨት ነው፡፡ የ 1ነገስት 6፡6 ትርጉምን ተመልከት
ሳንቃ ጠፍጣፋና ልሙጥ እንጨት ሲሆን ለወለልና ለግድግዳ የሚያገለግል ነው፡፡
በ1ነገስት 6፡5 የተጠቀሱትን አይነት ጓዳዎች ጋር ይመሳሰላል፡፡
ይህ ሐረግ ለተሸፈኑት ግድግዳዎች ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ የውስጠኛውን ክፍል የሸፈነ የውጭ ግድግዳ
አንድ ክንድ 46 ሴ.ሜ ነው፡፡ ተርጓሚ “2.3ሜ”
እንጨት የሚለው ቃል ለግንባታ ለሚያገለግሉ እንጨቶች የወለል ስም ነው፡፡ ለምሳሌ አግዳሚና ሳንቃ
የእግዚአብሔር ቃል…መጣ የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር ከእግዚአብሔር የተለየ መልዕክት እንዳለ ለማመልከት ነው፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር ለሰለሞን መልዕክት ሰጠ፡፡” እንዲህ ሲል “ስለዚህ” ወይም እግዚአብሔር ለሰለሞን ይህን መልዕክት ተናገረ- ስለዚህ
ሰለሞን ሠራተኞቹ ሕንፃውን እንዲሰሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ሠራተኞችህ ስለሚሰሩት ቤት”
“ብትሄድ” የሚለው ቃል “ብትኖር” ለሚለው ቃል ዘይቤ ነው፡፡ ወይም “ብትታዘዝ” ተርጓሚ “በየጊዜው ሥርዓቴን ሁሉ ታዘዝ (ጠብቅ)”
አማራጭ ትርጉሞች 1) “ሕጌን ሁሉ አድርግ (ጠብቅ)” ወይም 2) “የምትመራውን ህዝብ በቅንነት ምራ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሰረቱ አንድ አይነትሲሆኑ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ የመጠበቅን አስፈላጊነት አፅንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ተርጓሚ “እንድታደርግ የነገርኩህን ሁሉ በጥንቃቄ ታዘዝ”
“ለአንተ አደርጋለሁ ብዬ ለዳዊት ቃል የገባሁትን ሁሉ አደርጋለሁ”
ሰለሞን ሠራተኞች ሕንፃውን እንዲሰሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “የሰለሞን ሠራተኞች ቤቱን ሰሩት፤ፈፀሙት…መሰረቱን ለበጡት”
“በየጓዳዎቹ (ክፍሎቹ) መካከል ያሉትን ግድግዳዎች”
ሰለሞን ሰራተኞቹ ሕንፃውን እንዲሰሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ሃያ ክንድ እንዲጋርዱ…የቤቱንም ውስጥ እንዲለብጡ አዘዛቸው”
“ሃያ ክንድ የሚረዝም ክፍል ሠራ”
አንድ ክንድ 46ሴ.ሜ ነው፡፡ ተርጓሚ “9.2 ሜ…18.4ሜ”
“ዋናው ክፍል (ጓዳ)”
“የፈነዳ አበባ”
ሰለሞን ሠራተኞቹ ሕንፃውን እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “አበጁ….ለበጡት
“9.2 ሜ”
“ይህ ቅድስተ-ቅዱሳን እጣን ለማጨስ ያገለግል ነበር”
“ሰለሞን እነሱ (ሠራተኞች) እንዲሠሩት አዘዘ”
ከወይራ ዛፍ የሆነ እንጨት
አንድ ክንድ 46 ሴ.ሜ ነው፡፡ ተርጓሚ “4.6.ሜ….2.3 ሜ”
ከአንደኛው ክንፍ ጫፍ እስከ ሌላኛ ክንፋ ጫፍ ድረስ ያለ ርቀት
ተመሣሣይ መጠን
ይህን ሥራ ሠለሞን ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “አኖሯቸው …..ለበጧቸው”
በጣም ለተቀደሠ ሥፍራ የተለየ ሥም ነው
“ሸፈነ” የ1 ነገስት 6፡21 ትርጉምን ተመልከት
ሰለሞን ሰራተኞቹ ሥራውን እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ እንዲቀርፁ አዘዛቸው ….. እንዲለብጡ አደረጋቸው”
ሸፈነ
ይህን ሥራ ሰለሞን ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል ተርጓሚ “እነርሱ አደረጉ…. እነርሱ ሰሩ….. እነርሱ ለበጡ”
በላይኛው የበር ክፍል ያለ ማዕዘን (መቃን) ማዕዘን በአምስቱም በኩል የሚገኝ የቤተ መቅደስ ሥፍራ
ይህን ሥራ ሰለሞን ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “እነርሱ አደረጉ ….ቀረፁ ……ለበጡ”
“ሰለሞን እንዲሁ ለመቅደሱ መግቢያ አራት ማዕዘን መቃን ከወይራ እንጨት አደረገ፡፡ ሁለት የጥድ እንጨት በር ደግሞ በተመሣሣይ መልኩ አደረገ”
በአምስት የቤተ መቅደስ ክፍል ገፅ የሚገኝ
“ይህ ማለት እያንዳንዱ በር ሁለት ክፍል ሲኖረው በማጠፊያ የተገናኙና በአንድ ላይ እንዲታጠፍ ተደርገዋል፡፡”
ይህን ሥራ ሰለሞን ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ሁለተኛውንም አደባባይ ….ሠሩት”
ሳንቃ ሕንፃውን የሚደግፍ ረጅም ከባድ እንጨት ነው፡፡ የ1 ነገስት 6፡6 ትርጉምን ተመልከት፡፡
“አራተኛ” ና “አሥራ አንደኛ” የሚሉት ቃላት የ “አራት” ና “የአሥራ አንድ” ተራ ማሣያ ናቸው ፀሐፊው ከሚቆጥረው ተነስተህ ድርጊቱን ግልፅ ልታደርገው ትችል ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ሰለሞን ከነገሰበት ጊዜ ጀምሮ አራተኛው አመት….አስራ አንደኛው አመት ሠለሞን ንጉሥ ከሆነ በኋላ፡፡”
“ቤተ መቅደሱ”
“ዚፉ” በእብራዊያን ቀን አቆጣጠር ሁለተኛው ወር ነው፡፡ ይህም የሚያዝያ ማገባደጃ ሳምንትና የግንቦት የመጀመሪያቹ ሳምንታት (በአውሮፓዊያኑ የቀን አቆጣጠር) ማለት ነው፡፡ የ1 ነገሥት 6፡1 ትርጉምን ተመልከት
“ቡል” በእብራዊያን ቀን አቆጣጠር ስምንተኛው ወር ነው፡፡ ይህም የጥቅምት ወር ማገባደጃ ሳምንትና የሕዳር ወር የመጀመርያው ሳምንት (በአውሮፓዊያኑ አቆጣጠር) ማለት ነው፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ተርጓሚ “የቤቱን ክፍሎች ሁሉ ሠርተው ጨረሱ፡፡ ሰለሞን ሥሩ ባላቸው መሠረት ሠርተው ጨረሱ”
ይህን ሥራ ሰለሞን ለሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ የሰለሞን ሠራተኞች…ውስጥ ሠሩ”
ፀሐፊው ስለ ሰለሞን ቤተ-መንግስት (ቤት) እየፃፈ ነው
ይህን ስራ ሰለሞን ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “የሰለሞን ሠራተኞች በ…… ሠሩ”
“ቤተ-መንግሥት”
“የሊባኖስ ዱር ቤት የሚባል ቤት”
አንድ ክንድ 46 ሴ.ሜ ነው፡፡ ተርጓሚ “46ሜ …..23ሜ 13.8ሜ”
አግዳሚ ረጅምና ጠንካራ እንጨት ሆኖ ግድግድና ጣሪያ ለመደገፍ የሚያገለግል ነው፡
ሥለ ሊባኖስ ዱር ቤት አወቃቀር አንዳንድ ገለፃዎች በጥልቀት ተሰጥተዋል፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “አናጢዎቹ ከዝግባ ሳንቃ ጣሪያ ከሠሩ በኋላ ከአግዳሚዎቹ ጋር አያያዟቸው”
አግዳሚ ረጅምና ጠንካራ እንጨት ሆኖ ግድግድና ጣሪያ ለመደገፍ የሚያገለግል ነው፡፡
“አራት ማዕዘን” ቅርፅ ያለው ሥፉራ
ፀሐፊው ሥለ አዳራሹ ምሰሶዎች ይፅፋል፡፡
በውስን ርቀት የተደረደሩ አምዶች
አንድ ክንድ 46 ሳ.ሜ. ነው፡፡ ተርጓሚ “23 ሜ… 13.8 ሜ”
የአንድ ሕንፃ ቋሚና ጣሪያ ያለው ክፍል ሲሆን ወደ ሕንፃው መግቢያ የሚወስድና የሚያገናኝ ነው፡፡ የ 1 ነገሥት 6፡ 3 ትርጉም ተመልከት፡፡
ፀሐፊው ሥለ ዙፋኑ አዳራሽ ይፅፋል፡፡
ይህን ሥራ ሰለሞን ሠራተኞቹን እንዲሠሩ አዞ ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ሠለሞን ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አደረገ”
አማራጭ ትርጉሞች 1) “ዙፋኑን የሚያኖርበት ቤት” 2) “የንጉሡ መቀመጫ ቤት ተብሎ የተሰየመ ቤት”
ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሠራተኞቹ ወለሉን በዝግባ እንጨት ሸፈኑት”
ፀሐፊው ስለ ቤተ-መንግሥት ዙሪያ መፃፉን ቀጥሏል፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሰለሞን በዚሁ መልኩ በሌላ አደባባይ የሚሠራለት ሠው ነበረው”
ይህን ሥራ ሰለሞን ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “እንዲሁ እንዲሠሩ አዟቸው ነበር”
ፀሐፊ ለሕንፃው ሥራ ስለተጠቀሙት ድንጋይ ይፅፋል፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሠራተኞቹ በጥሩ በተጠረበና…በልክ በተከረከመ ድንጋይ አስጊጠው ነበር፡፡”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሠራተኞች በልክ በከረከሙት በታላቅ ድንጋይ፡፡”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል ተርጓሚ “ሠራተኞቹ በ…..ድንጋይ ሠርተው ነበር፡፡”
ፀሐፊው ሠራተኞቹ ለመሠረቱና በጠቅላላው ህንፃ ሥራ ውድ ድንጋዮችን መጠቀማቸውን አፅንኦት እየሠጠ ነው፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሠራተኞቹ መሠረቱን ……ሠርተው ነበር፡፡”
አንድ ክንድ 46 ሳ.ሜ.ነው፡፡ ተርጓሚ “4.6 ሜ ገደማ 3.7 ሜ”
ሳንቃ (በሌላ ቦታ አግዳሚ) ረጅም እንጨት ሆኖ ለድጋፍ የሚያገለግል ነው
የ1ኛ ነገሥት 6፡ 36 ትርጉም ተመልከት፡፡
ኪራም የንጉሥ ሰለሞንን ግብዣ ተቀብሎ ወደ እዬሩሳሌም ሊመጣ
ባል አልባ ማለት ባሉዋ የሞተባት ሴት መሆኗን እናውቃለን
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ጥበብና ማስተዋል የሚሉት ቃላት በመሠረቱ አንድ አይነት ነገር ሲሆኑ አፅንኦት ለመስጠት በጋራ ይሆናሉ፡፡ ጥበብ ልክ እንደሚፈስ ፈሳሽ እግዚአብሔር ወደ እቃ እንደሚያፈስ አይነት ነገር ሆኖ ተነግሮአል፡፡ እናም ኪራም ልክ እንደዚያ ዕቃ እንደነበር ሆኖ ተገልጿል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር ለኪራም ጥበብ ማስተዋልና ብልሃትን ሠጠው፡፡”
አንድ ክንድ 46 ሳ.ሜ. ነው፡፡ 8.3 ሜ ገደማ 5.5 ሜ…..2.3 ሜ.
ዙርያ የአንድ ክብ የሆነ ነገር ርዝመት ወይም ልኬት ነው፡፡
በሁለቱም ምሰሶዎች እያንዳዳቸው የተዋቡ
የፀሐይ ብርሃን አንዲያንፀባርቅ ነሐስ አፈሰሱ (ወለወሉ) “የሚያንፀባርቅ ነሐስ”
ይህን ሥራ ኪራም ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ኪራም ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዘዘ”
ሮማን የፍራፍሬ አይነት ሲሆን ጠንካራና ቀይ ሽፋንና በውስጡ የሚጨመቁ ፍሬዎችን ይዟል፡፡ ኪራም እውነተኛውን የሮማን ፍሬ ለማስዋብያነት አልተጠቀመም የተጠቀመው ከነሃስ የተሠሩ የሮማን ፍሬዎች ናቸው፡፡
የሱፍ አበባ አበባቸው በአንድ ጥግ ሠፋ ብሎ በአንድ ጥግ ደግሞ ጠባብ ነው፡፡ እነዚህ ቃላት በገቢር መልኩ ሊቀመጡ ይችላሉ፡፡ ተርጓሚ “ ኪራም ጉልላቶቹን ከነሃስ በተሰሩ የሱፍ አበባዎች አራት ክንድ ከፍ አድርጎ አስዋበ”
የ1 ነገስት 7፡6 ትርጉምን ተመልከት
አንድ ክንድ 46 ሳ.ሜ. ነው ተርጓሚ “1.8 ሜ. ገደማ፡፡”
“200 ሮማኖች” የነገስት 7፡18 ትርጉም ተመልከት
ይህን ሥራ ኪራም ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ ”አቆሙ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “በቀኝ በኩል ያለው አምድ ያቁም ይባላል፡፡”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “በግራ በኩል ያለው አምድ በለዝ ይባላል፡፡”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ኪራም አምዶቹን ጨርሰ” ወይም “የኪራም ሰዎች አምዶቹን ጨረሱ”
ይህን ሥራ ኪራም ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “እንዲሠራ አዘዛቸው”
ይህ ከነሃስ የተሠራ የውሃ ማቆሪያ ወይም ውሃ የሚያቁር ሥፋራን ይገልፃል፡፡
ኪራም ነሃስ አቅልጦ ቅርፅ አበጀ
አንድ ክንድ 46 ሳ.ሜ. ነው፡፡ ተርጓሚ 4.6ሜ….2.3 ሜ…13.8ሜ
ከአንድ ጠርዝ እስከ ሌላኛው
ዙርያ የአንድ ክብ የሆነ ነገር ርዝመት ወይም ልኬት ነው፡፡
ጉብጉብ (ቅል) ጠንካራ ክብ እንደሀረግ በመሬት ላይ የሚያድግ ተክል ነው፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ኪራም በተሠራ ክብ”
ይህ ለመስዋዕትነት የተዘጋጀ የውሃ ማቋሪያ ነሃስን ወይም ጉድጓድን ይገላፃል ፡፡
“ከላይ ነበር”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “የኪራም ሠራተኞች ኩሬውን በነሃስ በተቀረፁ በሬዎች ላይ አስቀምጠው ነበር”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ ኪራም ከንፈሩን የፅዋ ከንፈር እንዲመስል አድርጎ ሠራው ወደ ወጭም እንደ ሱፍ አበባ ሆኖ ተከረከመ፡፡
ባዶስ የፈሳሽ መስፈሪያ ሲሆን ከ22 ሊትር ጋር ይስተካከላል፡፡ ተርጓሚ “2,000 ባዶስ” ወይም “44,000 ሊትር”
ይህን ሥራ ኪራም ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ ኪራምም እንዲሠሩ አዘዛቸው ወይም “እነርሱም ሠሩ”
አንድ ክንድ 46 ሳ.ሜ. ነው፡፡ ተርጓሚ “1.8 ሜ ገደማ …1.4ሜ”
ይህ ማለት ፀሐፊው መቀመጫውን በሚከተለው መልኩ ይገልፃል፡፡
በአንበሳዎች፤በበሬዎችና በኪሩቤል ቅርፆች ተውበው በመቀመጫዎቹ ጎኖች ተያይዛዋል፡፡ ሰን እዚህ ጋር ሰን (የመታጠቢያ) ሞላላ ቅርፅ ያለው ነሐስን ይገልፃል፡፡
ለእያንዳንዱ ጥንድ መንኩራኩር አንድ ወሰከምት ነበር፡፡ ተርጓሚ “አራት የናስ መንኩራኩሮች እና ሁለት መሰከምቶች”
“የእያንዳንዱ መቀመጫ አራት ጎኖች
እያንዳንዱ እግር ከመታጠቢያ ሰን ጋር በአንድ ላይ ነበር፡፡ ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ኪራም እግሮቹን (ድጋፎቹን) ሞላላ ቅርፅ ካላቸው ጋር አያያዘ፡፡”
አንድ ክንድ 46 ሳ.ሜ. ነው፡፡ ተርጓሚ “70 ሳ.ሜ. ገደማ ….50 ሳ.ሜ.”
የመቀመጫዎች ክፈፎች አራት ማዕዘን ነበሩ፡፡ ይህ ሐረግ ወደ 1ነገስት 7፡ 28- 29 ማብራርያ ይመልሰናል፡፡
ሰንበሮቹ ወሰከምትን ይወክላሉ ሰንበር ወሰከምቶቹ የሚገቡበትን ቧንቧ ይወክላል፡፡
አንድ ክንድ 46 ሳ.ሜ. ነው፡፡ ተርጓሚ “70 ሳ.ሜ. ገደማ
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ያችላል፡፡ ተርጓሚ “ኪራም መንኩራኩሮቹን እንደ አነስተኛ ሠረገላ መንኩራኩር ሠራ”
“ቹም” የሚለው ቅጥያ…….መንኩራኩሩን ይወክላል፡፡
“በእያንዳንዱ መቀመጫ በአራቱም ማዕዘን መደገፊያ ነበር”
“ስንዝር” የአንድ ክንድ ግማሽ ሲሆን 1 ክንድ 46 ሳ.ሜ ነው፡፡ ተርጓሚ “23 ሳ.ሜ ስፋት”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ኪራም በእያንዳንዱ መቀመጫ ላይ መያዣዎችና ሰንበሮችን አያይዟል፡፡”
ይህን ሥራ ኪራም ሠራተኞቹ እንዲሰሩ አዞ ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “እነርሱ ቀረፁ…እንዲሰሩ አዘዛቸው”
“ውም” የሚለው ቅጥያ …ኪሩቤልን፣ አንበሶችንና የወይራ ዛፍን ይወክላል፡፡
“ሻኩራ” የሚለው ቃል ድቡልቡል ቅርፅ ያለው ናስን ይገልፃል፡፡ ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “በሁሉም ዙሪያ ሻኩራ ነበር”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ ኪራም ሁሉንም መቀመጫዎች በአንድ ንድፍ ሠራቸው ወይም “ሁሉንም መቀመጫዎች በአንድ አይነት ንድፍ ሠሩዋቸው”
ሁሉም መቀመጫ ተመሣሣይ መጠንና ምስል ነበራቸው፡፡
ይህን ሥራ ኪራም ሠራተኞቹ እንዲሰሩ አዞ ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ኪራም አስር እንዲሰሩ አደረገ….ኪራም አምስት እንዲያኖሩ አደረገ…እንዲያኖሩት አዘዛቸው”
ባዶስ የመጠን መለኪያ ሲሆን ከ22 ሊትር ጋር ይስተካከላል፡፡ ተርጓሚ “88 ሊትር ገደማ” ወይም “90 ሊትር ገደማ”
አንድ ክንድ 46ሣ.ሜ ነው ተርጓሚ “ 1.8ሜ ገደማ”
በቀኝ በኩል…….. በግራ በኩል
በሁለቱ አቅጣጫዎች መካከል፡፡
ይህን ሥራ ኪራም ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ኪራም እንዲሠሩ አደረገ…….ጨረሱ”
ጉልላቶች በኩብ ቅርፅ ተቀርፀዋል፡፡
እርስ በርስ የተጠላለፈ የብረት ዘንጎች
ይህን ስራ ኪራም ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ሰሩ”
400 ሮማኖች ሮማን የፍራፍሬ አይነት ሲሆን ጠንካራና በቀይ ሽፋን ተሸፋኖ በውስጡ የሚጨመቁ ፍሬዎች አሉት፡፡ የ1ነገስት 7፡18 ትርጉምን ተመልከት፡፡
ይህን ሥራ ኪራም ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዟቸው ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “አደረጉ”
“ይህ መሣሪያ (መገልገያ)ሁሉ”
“ፀሐይ እንዲያንፀባርቅ ሆኖ የጋለ (የተዘጋጀ) ናስ”
ይህ ስራ እንዲሠራ ሠለሞን ሠራተኞቹን አዞ ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ሰለሞንም ………ሳያመዛዝን ሰራተኞቹ እንዲያኖሩ አድርጓል”
“ሜዳማ (ጠፍጣፋ) በዮርዳኖስ ወንዝ ዳር የሚገኝ ሜዳማ መሬት”
“የከተሞች ስም”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “የናሱን ሚዛን ማንም ሊቆጥር አልቻለም”
ይህ ሥራ እንዲሠራ ሰለሞን ሠራተኞቹን አዞ ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “የሰለሞን ሰራተኞች ሠሩ(አሠሩ)”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ካህናቱ የገፁን ኅብስት የሚያኖሩበት ገበታ”
“አበባዎችና” “ቀንዲሎች” የፋኖሱ አንድ አካል
ይህ ሥራ እንዲሠራ ሰለሞን ሠራተኞቹን አዞ ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ሠራተኞቹ ከጥሩ ወርቅ ፅዋዎች እንዲሰሩ አደረገ”
እዚህ ጋር ማጠፊያ 1) በሩ የሚያያዝበት ብረት ወይም 2)በሩ የሚንጠለጠልበት ብረት ሊሆን ይች
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሠራተኞቹ ንጉስ ሰለሞን እንዲሠሩ ያዘዛቸውን የእግዚአብሔርን ቤት ሠርተው ፈፀሙ”
“የእስራኤልን ሽማግሌዎች አንድ ላይ ጠራ”
ይህ አንድም 1) በ8፡1 ላይ የተዘረዘሩትን ሰለሞን ወደ እየሩሳሌም የጠራቸው ወይም 2) “በአጠቃለይ ለድግሱ ወደ እየሩሳሌም የተጓዙትን ሁሉ” ሊገልፅ ይችላል፡፡
ይህ የሱኮትን ድግስ (በዓል) በተለምዶ የቤተ-አምልኮ ድግስ በመባልም ይታወቃል፡፡
ኤታኒም በዕብራዊያን የቀን አቆጣጠር ሰባተኛው ወር ሲሆን በምዕራባዊያኑ ቀን አቆጣጠር የመስከረም ወር መገባደጃ ሳምንት ወይም የጥቅምት ወር የመጀመርያዎቹ ሳምንት ነው፡፡
ይህ በጥቅል ነው
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ማንም ሊቆጥራቸው የማይችል የበዙ በጎችና በሬዎች”
“ወደ ውስጠኛው የቤቱ ክፍል ያም በጣም ወደ ተቀደሰው ስፍራ …….በታች”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ “ካህናቱ ይሸከሙበት የነበሩ መሎጊያዎች”
ሰለሞን ለእግዚአብሔር ያለውን ክብር ለማሳየት ከሆነ ሰው ጋር እያወራ ያለ በማስመሰል ይናገራል፡፡
በጣም የተከበረ ሰው የሚኖርበት መኖርያ ቤት
“በዚያ የተሰበሰበው የእስራኤል ህዝብ ሁሉ”
ይህ እንዳለ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ
“እጅ” በእጁ ውስጥ ላለው ጉልበት የዘይቤ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ “በጉልበቱም”
“ስሜ” ለአንድ ሰው የዘይቤ ንግግርና የሚመለክ ሰው ስም ነው፡፡ የነገስት 3፡2 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ “ሰዎች ያመልኩኝ ዘንድ”
ዳዊት የተመኘውን በመያዣ ውስጥ እንዳለ ዕቃ አድርጎ ሲናገር ልብን ደግሞ እንደ ዕቃ መያዣ አድርጎ ይናገራል፡፡ ተርጓሚ “አባቴ ዳዊት ተመኘ …..ለማድረግ መመኘት……ተመኘህ”
“ስም” ለአንድ ሰው የዘይቤ ንግግርና የሚመለክ ሰው ስም ነው፡፡ የነገስት 3፡2 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “ሰዎች እግዚአብሔርን የሚያመልኩበት ቤት …..“ሰዎች እኔን የሚያመልኩበት ቤት”
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ “ልክ እንደተናገረው አደረገ”
ከፍታ የጉልበተኛነት ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “አባቴ ዳዊት የነበረውን ጉልበት አገኘው”
“ዙፋን” በዙፋን ላይ ተቀምጠው ስለሚሠራ ሥራ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “በእስራኤል ላይ እገዛለሁ”
“ስም” ለአንድ ሰው የዘይቤ ንግግር ነውና የሚመለክ ሰው ስም ነው፡፡ 1ነገስት 3፡2 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “ሰዎች እግዚአብሔርን የሚያመልኩበት”
እግዚአብሔር ቃል ኪዳኑን የፃፈበት ድንጋይ እራሱ ቃል ኪዳን እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር ቃልኪዳኑን የፃፈበት ድንጋይ ናቸው (በዚያ)”
“የተሰበሰቡ የእስራኤል ህዝብ ሁሉ”
ተርጓሚ በታማኝነት ቃልኪዳንህን የምትወድ ወይም “ለቃል ኪዳንህ ታማኝ የሆንክ”
የሰው የአኗኗር ዘይቤ ልክ ሰው በመንገዱ እንደሚሄድ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ተርጓሚ “አንተ እንዲኖሩ የምትፈልገውን ኑሮ በሙሉ ልባቸው መኖር”
“እጅ” በእጅ ውስጥ ላለው ጉልበት ዘይቤ ነው “ በጉልበትህ ያልከውን ፈፀምኽ”
“ዙፋን” በዙፋን ላይ ተቀምጠው ለሚሰሩት ሥራ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “በእስራኤል ላይ ለመግዛት
የሰው የኑሮ ዘይቤ አንድ በመንገድ እንደሚሄድ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ተርጓሚ “እንደምፈልገው ኖረሃል…..እኔ እንደምፈልገው ቢኖሩ”
አማራጭ ትርጉሞች 1)ሰለሞን ጥያቄ ጠይቆ ትክክለኛውን መልስ እየጠበቀ ነው፡፡ 2) ጥያቄው የግነት ሲሆን ሰለሞን እግዚአብሔር በመሬት ላይ ለመኖር ትልቅና ገናና ሆነ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ተርጓሚ “በእርግጥ እግዚአብሔር በምድር ላይ ለመኖር አይቻለውም!”
እዝህ ጋር ሰለሞን ስለ እግዚአብሔር እንደ ሦስተኛ ወገን አድርጎ ይናገራል፡፡እንደ ሁለተኛ ወገን ሊቀመጥ ይችላል፡፡ “በውኑ አንተ”
“እኔ ልናገር ያለው ጠቃሚ ነው” ወይም “እውነታው ያ ነው”
“ስለዚህ ይህ እኔ የሠራሁት ቤት በእርግጥ አንተን ሊይዝ አይችልም”
“ፀሎት” ና “ልመና” የሚሉት ቃል በመሰረቱ በትርጉም ተመሣሣይ ሲሆኑ ጥያቄውን ሲያቀርብ ትሁት እንደነበር አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ሰለሞን እራሱን “ባሪያህ” ብሎ ይገልፃል፡፡ይህም ለእግዚአብሔር ያለውን አክብሮት ለማሳየት ነው፡፡ ይህ እንደ አንደኛ ወገን ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እንድትረዳኝ ዛሬ ስጠራህ እኔ ባሪያህን አድምጠኝ”
ዓይን የአንድ ሰው ሁለንተና ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “ወደዚህ ተመልከት”
ተርጓሚ “ሁልጊዜ” ወይም “(ሳታቋርጥ)”
እነዚህ ሁለት ቃላት እግዚአብሔር በመቅደስ እንደሚኖር አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
ሰለሞን ስለራሱ “ባሪያህ” እያለ ይናገራል፡፡ ይህም ለእግዚአብሔር ያለውን አክብሮት ለማሣየት ነው፡፡ ይህ እንደ አንደኛ ወገን ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እኔ ባሪያህ… የምፀልየውን”
ሰለሞን ስለራሱ “ባሪያህ” እያለ ይናገራል፡፡ ይህም ለእግዚአብሔር ያለውን አክብሮት ለማሳየት ነው፡፡ ይህ እንደ አንደኛ ወገን ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “የእኔ የባሪያህንና የሕዝብህ እስራኤልን ልመና ሰማ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “የሆነ ሰው እንዲምል ጠየቀው”
እዚህ ጋር በላዩም የሚለው ቃል ሙሉ ሰውነትን (ሰውን) ይወክላል፡፡ ተርጓሚ “በላዩ”
“ፃድቅ ስለሆነ የሚገባውን መክፈል”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ጠላት ሕዝብህ እስራኤልን ድል በመታ ጊዜ”
አማራጭ ትርጉሞች 1) “አንተን እንደበደሉ ቢናዘዙ ወይም 2) ቢያመሰግኑህ” ወይም 3) “ከዚህ በኋላ እንታዘዝሃለን ቢሉ”
ተርጓሚ “ይቅር እንድትላቸው ቢጠይቁህ”
“ሰማይ” ልክ እግዚአብሔር ዝናብ እንደሚያጠራቅምበት ውሃ መያዣ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ተርጓሚ “ዝናብ እንዲወርድ (እንዲዘንብ) አትፈቅድም”
የ1ነገስት 8፡33 ትርጉምን ተመልከት አማራጭ ተርጉሞች 1) “አንተን እንደበደሉ ቢናዘዙ ወይም 2) ቢያመሰግኑህ” ወይም 3) “ከዚህ በኋላ እንታዘዝሃለን ቢሉ”
የሰው የኑሮ ዘይቤ በመንገድ እንደሚጓዝ ሰው ተመስሏል፡፡ ተርጓሚ “የሚኖሩበትንም”
እነዚህ የግብርና ቃላት ሲሆኑ በዝናብ እጥረት ወይም ብዛት የምርት መሞትን ይገልፃል፡፡
አንበጣ እህልን በመብላት የሚያጠፋ ነው፡፡ ኩብኩባ ደግሞ በማደግ ላይ ያለ አንበጣ ነው፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ማንም ሰው ወይም ሕዝብህ ሁሉ ቢፀልዩ”
ፀሎትና ልመና በመሠረቱ ተመሣሣይ ትርጉም ሲኖራቸው አንድ ሰው ልመናን ሲያቀርብ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ የ1ነገስት 8፡28 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ “ልመናዎች”
አማራጭ ትርጉሞች 1)የሠውየው ኃጢአት እንደሕመም ተነግሮአል፡፡ ተርጓሚ “በልቡ ያለውን ኃጢአት አውቆ” ወይም 2) “ሕመም በኃጢአት ምክንያት ለሚሆን ጥቃት ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ ሕመሙ የራሱ ኃጠአት ውጤት መሆኑን አውቆ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሰረቱ አንድ ሲሆኑ የእግዚአብሔርን ኃይል ይገልፃሉ
“ስምህ እንደተጠራ” የሚለው ሐረግ እግዚአብሔር የቤቱ ባለቤት መሆኑን ይገልፃል፡፡ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ እኔ የሰራሁት ቤት ባለቤትነቱ የአንተ ነው፡፡”
ሰለሞን ሲናገር ይህ መላ-ምታዊ ሁኔታ አልተከሰተም ነገር ግን ወደፊት እንደሚከሰት ሰለሞን አውቋል፡፡
“ስም” የሚለው ቃል ለአንድ ሰው ዘይቤ ሲሆን ለ “ስም” የሚገልፀው የሚመለክ ስም መሆኑን ነው የ1ነገስት 3፡2 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “ሰዎች አንተን የሚያመልኩበት”
ፀሎትና ልመና በመሰረቱ ተመሣሣይ ትርጉም ሲኖራቸው ሠዎች ልመናን ለማድረግ ትሁት መሆናቸውን ለማሣየት አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ የ1ነገስት 8፡28 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ “ልመናቸው”
ሰለሞን ሲናገር ይህ መላ-ምታዊ ሁኔታ አልተከሰተም ነገር ግን ወደፊት እንደሚከሰት ሰለሞን አውቋል፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እንደ ስደተኞች ጠላቶቻቸው ወደ ወሰዷቸው ቦታ”
ሌሎችን እንደ እስረኛ የሚጠብቁ ሰዎች
ሁለቱ አንድ አይነት ናቸው፡፡ ሁለቱ አንድ ላይ ምን ያህል የሰዎች ድርጊት መጥፎ እንደሆነ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
ሁለት አንድ አይነት ነገር ሲሆኑ ምን ያህል ሰዎች እንደበደሉ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
በፍፁም ልባቸው የሚለው ፈሊጣዊ “ፈፅሞ” ማለት ሲሆን በፍፁም ነፍሳቸው የሚለው ደግሞ በሁለንተናቸው ማለት ነው፡፡ እነዚህ ሁለቱ ሀረጎች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው የ1ነገስት 2፡4 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ “በሁለንተናቸው” ወይም “በሙሉ ኃይላቸው” በ…አገር “በምድራቸው ሲኖሩ ሳለ” ወደ ምድራቸው “ወደ እነርሱ ወደ ሆነው ምድር” ይህ የእስራኤል ህዝብን ይገልፃል፡፡
“ስም” የሚለው ቃል ለአንድ ሰው ዘይቤ ሲሆን ለ “ስም” የሚገልፀው የሚመለክ ስም መሆኑን ነው፡፡ የ1ነገስት 3፡2 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ “ሰዎች አንተን የሚያመልኩበት”
x
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሰዎች ብረት ከሚያቀልጡበት ከእቶን”
ዓይን ለሙሉ ሰው ዘይቤ ነው ተርጓሚ “እባክህ ትኩረት ስጥ”
ፀሎትና ልመና በመሠረቱ ተመሣሣይ ትርጉም ሲኖራቸው አንድ ሰው ልመናን ሲያቀርብ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ የ1ነገስት 8፡28 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ “ልመናዎች”
ይህ በሌላ መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ይመስገን እግዚአብሔር”
ይህ በሌላ መልኩ ሊቀመጥ ይችላል ተርጓሚ “እግዚአብሔር መልካም ተስፋ ቃሉን ሁሉ ፈፀመ (አደረገ)”
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረቱ በትርጉም አንድ ሲሆኑ እግዚአብሔር ከህዝቡ ጋር እንዲሆን ለሰለሞን ምኞት አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
እዚህ ጋር ልብ የሰዎችን ምኞትና ስሜት ይወክላል፡፡ አንድን ሰው ለማስደሰት መመኘት ወደ እዚያኛው ሰው ልብ እንደሚያዘነብል ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ተርጓሚ እርሱን ለማስደሰት እንድንመኝ አድርግ
እዚህ ጋር “በመንገዱም” እርሱ ሰዎች እንዲሄዱበት ለሚፈልገው መንገድ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ “እርሱ እንዲሚፈልግብን መኖር”
“ሁል ጊዜ” ወይም “ሳይቋረጥ”
“ሙሉ በሙሉ የተሰጣችሁ ሁኑ”
የሰው የኑሮ ዘይቤው መንገድን እንደሚጓዝ ሰው ሆኖ ተነግሮአል፡፡ ተርጓሚ “ሁል ጊዜ በሥርዓቱ ሂዱ”
22,000 በሬዎች
x
እነዚህ ጥቅል ሐረጎች አንድም 1)1ነገስት 8፡1 ላይ የተዘረዘሩትን ሰለሞን ወደ እዬሩሳሌም የጠራቸው ወይም 2) ለግብዣው ወደ እዬሩሳሌም የተጓዙትን ነው በእስራኤል የሚኖር ሁሉ ላይሆን ይችላል፡፡
ስምተኛው የሚለው ቃል ለ“8” ተራ ነው
ሁለቱም በመሠረቱ አንድ አይነት ትርጉም ሲኖራቸው የተቀናጁትም አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
ፀሎትና ልመና በመሠረቱ አንድ አይነት ትርጉም ሲኖራቸው የሰለሞን ጥያቄ ከቅንነት እንደሆነ እግዚአብሔር እውቅና እንደሠጠው አፅንኦት ለመስጠት ነው የ1ነገስት 8፡28 ትርጉምን ተመልከት፡፡
“ስም” ለአንድ ግለሰብ ዘይቤአዊ ነው፡፡ ተርጓሚ “ለዘላለም በዚያ ለመኖርና ባለቤትነት ማሳያ”
“ዓይንና ልብም” የሰውን ሙሉ ሁለንተና ዘይቤ ናቸው፡፡ ተርጓሚ “ጥበቃና ጥንቃቄ አደርግለታለው”
የሰው የኑሮ ዘይቤው መንገድን እንደሚጓዝ ሰው ሆኖ ተነግሮአል፡፡ ተርጓሚ “ዳዊትም አባትህ….እንደ ኖረ አንተ ደግሞ ካንተ እንደምጠብቀው ብትኖር”
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረቱ ተመሣሣይ ሲሆኑ ዳዊት ምን ያህል ፃድቅ እንደነበር አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
እዚህ ጋር ትእዛዝና ሥርዓት በመሰረቱ አንድ አይነት ነገር ሲሆኑ እግዚአብሔር እንዳዘዘ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች በመሠረቱ አንድ አይነት ሲሆኑ የተጣመሩትም አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
እዚህጋር “ስም” የሚለው ቃል የሆነ ነገር ላለው ሰው ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “ለራሴም ……..እጥለዋለሁ”
“ከፊቴ” የሚለው ስውር ቃል “እይታ” ከሚለው ግስ ጋር ሊገለፅ ይችላል ወደ አንድ ነገር መመልከት ለሚደረግለት ጥበቃ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “ከዚህ ወዲህ ወደማላየው ቦታ አስቀምጠዋለሁ” ወይም “ከዚህ በኋላ ጥበቃ ስለማደርግለት አስወግደዋለው”
“ይህ ቤት” (ቤተ-መቅደስ) ይፈርስና ቅሪቱም ቁልል አፈር (ድንጋይም)ይሆናል፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “አድናቆትና የሚያዋርድ ድምፅ ያሰማል”
ሁለቱ ቃላት በመሠረቱ አንድ አይነት ናቸው፡፡ “ሰገዱላቸውም” የሚለው ቃል ሰዎች ለአምልኮ የሚጠቀሙትን የሰውነት አቋም ይገልፃል፡፡
“ከ20 ዓመት በኃላ”
ቤቱን ለመስራት ሰለሞንን ሌሎች ሰዎች እንደረዱት አንባቢው በሚረዳበት መንገድ መተርጎም የተሻለ ነው፡፡
ኪራም ሰለሞንን እየገሠፀው ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ-ነገር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እነዚህ የሰጠኸኝ ከተሞች ለምንም የሚጠቅሙ አይደሉም”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እስከ ዛሬም ድረስ ሰዎች ይጠሩዋቸዋል”
“ሰለሞን……..የሚሠሩለትን ስዎች የፈለገበት”
አማራጭ ትርጉሞች 1) “የእርከን ዘዴ” ወይም “ለባስ አፈር”
ግለሰብ የሚያዘው ሰራዊት ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “የግብፅ ንጉስ ፈርኦን ሠራዊት ወጥቶ….ነበር”
ይህንን ለመሥራት ሰለሞንን ሌሎት ሰዎች እንደረዱት አንባቢው በሚረዳበት መንገድ መተርጎም የተሻለ ነው፡፡
ሰለሞን የእስራኤል ልጆች እንዲሠሩ አላስገደደም
“አምስት መቶ ሃምሳ” ነበሩ
አማራጭ ትርጉሞች 1)እርከን ዘዴ ሠራ 2) ለባስ አፈር ሠራ የ1ነገስት 9፡15 ትርጉምን ተመልከት (ሚሎን የሚለውን)
የ1ነገስት 8፡64 ትርጉምን ተመልከት
ይህን ለመስራት ሰለሞንን ሌሎች ሰዎች እንደረዱት አንባቢው በሚረዳበት መንገድ መተርጎም የተሻለ ነው፡፡
“በርካታ ቁጥር ያላቸው መርከቦች”
“አራት መቶ ሀያ” መክሊት ወርቅ መክሊት የወርቅ መለኪያ ሲሆን ከ33 ኪ.ግ ጋር ይስተካከላል፡፡ ተርጓሚ ወደ 14,000 ኪ.ግ ገደማ ወርቅ
እዚህ ጋር እግዚአብሔር “በስሙ” ተወክሏል፡፡አማራጭ ትርጉሞች 1) ተርጓሚ “የእግዚአብሔርን ስም የሚያከብር የሰለሞንን ዝና” ወይም 2) ተርጓሚ “እግዚአብሔር የሰጠው የሰለሞን ዝና”
ይህ ጥቅል ነው፡፡ ተርጓሚ “ማወቅ የምትፈልገውን ነገር ሁሉ”
አማራጭ ትርጉሞች 1) “ሎሌዎቹ በማዕድ ዙሪያ እንዴት እንደተቀመጡ” ወይም 2)“ሎሌዎቹ የሚኖሩበት ሥፍራ”
ይህ ፈሊጣዊ ነው፡፡ ተርጓሚ “በጣም ተገርማ ነበር”
“በአገሬ ሳለው ሰምቼ ነበር”
እዚህ ጋር ጥበብ የሚለው ቃል ስራህ የሚለውን ቃል ሊገልፅ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “በጥበብ የተሞላው አባባልህ”
በዓይኔ የሚለው ቃል እርሷ ራሷ እንዳየችው አፅንኦት ይሠጣል፡፡ ተርጓሚ “እኔ ለራሴ አይቼ ነበር”
ይህ ያለ ጉልት አፃፃፍ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ከነገርህና ከጥበብህ…..እኩሌታውን እንኳ አልነገሩኝም” ወይም “ከነገሩኝ በላይ እጅግ በጣም ባለጠጋና ጥበበኛ ነህ”
ይህ ፈሊጣዊ ነው፡፡ ተርጓሚ “ሊያገለግሉህ ሁልጊዜ በፊትህ የሚጠባበቁ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሰዎች እግዚአብሔር አምላክህን ያመስግኑ”
“ዙፋን” በዙፋን ላይ ስለተቀመጠው ንጉስ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “የእስራኤል ንጉስ ያደረገህ”
“አንድ መቶ ሀያ መክሊት ወርቅ” “መክሊት” የወርቅ መለኪያ ሲሆን ከ33 ኪ.ግ ጋር ይስተካከላል፡፡ ተርጓሚ “ወደ 4,000 ኪ.ግ ገደማ ወርቅ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ንግስተ ሳባ የሰጠችውን ሽቱ ያክል ማንም ለንጉስ ሰለሞን ሰጥቶት አያውቅም”
ይህንን ለመሥራት ሰለሞንን ሌሎች ሰዎች እንደረዱት አንባቢው በሚረዳበት መንገድ መተርጎም የተሻለ ነው፡፡ ተርጓሚ “ንጉሡ ለሠራተኞቹ እንዲሠሩ አደረገ”
ምናልባት ደስ የሚያሰኝ ሽታ (መዓዛ) ያለው የእንጨት አይነት ነው፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እንዲህ ያለ ብዛት ማንም ዳግም አይቶ አያውቅም”
x
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ አንድ አይነት ነገር ሲሆን አፅንኦት ለመስጠት ተጣምረዋል፡፡
“ምክንያቱም እንደ ንጉሥ እጅግ ብዙ ነበረው፡፡”
ይህ የሰለሞን የየአመቱ የንግስና ዘመን የሚገልፅ እንጂ የአንድ አመት ብቻ አይደለም
“ስድስት መቶ ስልሳ ስድስት” መክሊት የወርቅ መለኪያ ሲሆን የ33 ኪ.ግ ልኬት ነው፡፡ ተርጓሚ “ወደ 22,000 ኪ.ግ የሚጠጋ ወርቅ”
ለአንባቢው ሌሎች ሰዎች ይህን ለመስራት ሰለሞንን እንደረዱት ተደርጎ ቢተረጎም የተሻለ ነው፡፡ ተርጓሚ “የንጉሥ ሰለሞን ሠራተኞች ሠሩት”
“200 አላበሽ አግሬ ጋሻ”
ለአንባቢው ሌሎች ሰዎች ይህን ለመስራት ሰለሞንን እንደረዱት ተደርጎ ቢተረጎም የተሻለ ነው፡፡ ተርጓሚ “የንጉሡ ሠራተኞች ሠሩት”
የዝሆን ጥርስ ጠንካራ ሆኖ ከትላልቅ እንስሳት ጥርስ የተሠራ ነጭ ቀለም ያለው ነገር ነው
ይህ በአፍሪካ የሚገኝ የድር እንስሳ ነው፡፡ ወደ እጅና እግር አከባቢ ከሰው ጋር የመመሣሠል ነገር ያለው ሲሆን ረጅም ጭራ አለው፡፡ አንዳንድ ሰዎች ዝንጀሮን የጦጣ ዝርያ አድርገው ያስባሉ፡፡
ይህ ጥቅል ነው፡፡ ተርጓሚ “ከሁሉም ሥፍራ የመጡ ሰዎች” ወይም “ከተለያየ ቦታ የሆኑ ሰዎች”
“ፊት” አንድን ሰው የማውራትና የማዳመጥ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “ሰለሞንን ማዳመጥ ይመኝ ነበር” ወይም “ሰለሞንን መጎብኘት ተመኘ (ፈለገ)”
“አንድ ሺህ አራት መቶ ሰረገሎች 12,000 ፈረሰኞች”
ፀሐፊው በኢየሩሳሌም የነበረውን ብር አጋንኖ ያሳያል፡፡ ተርጓሚ “ንጉሡ እጅግ በጣም ብዙ ብር ነበረው በመሬት ላይ ድንጋይ የሚበዛውን ያክል የሚበዛ ብር ነበረ፡፡”
ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እነዚህ ነጋዴዎች በግብፅ ምድር ከነበሩ ሰዎች አመጡ”
ይህ የአንድ ግዛት ስም ነው፡፡ ተርጓሚ “አንዳንድ ሰዎች ቀዌ በትንሿ እሲያ ከምትኝ ከስልቢያ ጋር ይመሣሠልባቸዋል፡፡”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ነጋዴዎቹ ሰረገላ ገዙ”
ስድስት መቶ ሰቅል ብር…. መቶ ሃምሳ ሰቅል ብር 600ብር… 150 ብር ወይም 1ሰቅል ከ11 ግራም ጋር ስለሚስተካከል 6.6ኪ.ግ ብር……1.7ኪ.ግ ብር ሊሆን ይችላል፡፡
600 (ሰቅል) ብር
አንድ መቶ ሃምሳ (ሰቅል)ብር
ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “የእርሱ ነገጋዴዎች አብዛኛዎቹን ሸጡአቸው”
“ንጉሡም” የሚለው ቃል በዋናው ታሪክ ውስጥ ሌላ የታሪኩን ክፍል ለማሳየት ተራኪው የተጠቀመበት ነው፡፡
“እነዚህ የሰዎች የጎሳ ስም ናቸው”
የአንድ ሰው ልብ ማዘንበል ማለት የልቡን ሃሳብ እንዲለውጥ ማሳመን ማለት ነው፡፡“የእነርሱን አምላክ እንድታመልኩ አሳመኑአችሁ”
ወይዛዝር የሆኑ 700 ሚስቶችና 300 ቁባቶች
የአንድን ሰው ልብ ማዘንበል ማለት የልቡን ሃሳብ (ፍቅር) እንዲለውጥ ማድረግ ማለት ነው፡፡ የ1ነገስት 11፡01 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “ልቡን ከእግዚአብሔር መለሰ” ወይም “የእነርሱን አምላክ እንዲያመልክ አሳመኑት”
ልብን ፍፁም ማድረግ ሙሉ በሙሉ መስጠትን ወይም መውደድን ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “እንደ ዳዊት ሙሉ በሙሉ የተሰጠ አልነበረም”
እነዚህ የሐሰተኛ አማልክት ስሞች ናቸው፡፡
ይህ የአንድ ጎሳ ህዝብ ስም ነው፡፡
“ፊት” የሚለው ቃል የአንድ ሰው አመለካከትን ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር እንደ ክፉ ያየውን”
እነዚህ የሐሰተኛ አማልክት ሥሞች ናቸው
ይህ ሰለሞን በሰራው መስገጃ ሥፍራ መሆኑን ለማሳየት ነው፡፡
“ልብን” የሚለው ቃል ሐሳቡን ፍቅሩን መቀየሩን ያሳያል፡፡ የ1ነገስት 11፡01 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “ሰለሞን እግዚአብሔርን ማምለክ አቆመ”
“እግዚአብሔር ለሰለሞን ሁለት ጊዜ ተገለጠለት”
x
ይህ የሰው (የወንድ)ስም ነው፡፡
ይህ ከረጅም ጊዜ በፊት የተከሰተ ነው፡፡
ይህ ክፍል በ1ነገስት 11፡15 ለጅመረው መረጃ ተከታይ ነው፡፡
“መጡ” የሚለው ቃል በ1ነገስት 11፡17 እንደተጠቀሰው ሃዳድና ሌሎች ኤዶማውያንን ይወክላል፡፡
እነዚህ የቦታ ሥሞች ናቸው፡፡
ይህ የሴት ስም ነው፡፡
ይህ የሰዎች (የወንድ) ስም ነው፡፡
ይህ በትህትና መልኩ የዳዊትን ሞት ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “ዳዊት አረፈ” ወይም “ዳዊት ሞተ”
እነዚህ የሰዎች (የወንዶች) ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡
እዚህ ጋር “ዳዊት” ዳዊትንና የዳዊትን ሠራዊት ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “የዳዊት ሠራዊት ድል ባደረገ ጊዜ”
“ሰለሞን በሕይወት በነበረበት ጊዜ” ወይም “የሰለሞን የሕይወት ዘመን”
“ሬዘን እስራኤልን አብዝቶ ይጠላ ነበር”
እነዚህ የሳዎች (የወንዶች) ስም ናቸው፡፡
እነዚህ የቦታ ሥሞች ናቸው፡፡
ይህ የሴት ስም ነው፡፡
“ያመፀበት” የሚለው ቃል ስልጣንን፣ ጉልበትና ቁጥጥርን በመጠቀም አንድን ሰው መቃወምን ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “በንጉሡም ላይ አመፀበት”
ሚሎን በ1ነገስት 9፡15 ላይ ባለው መሠረት ይተርጎም፡፡
አማራጭ ትርጉም 1) ታላቅ ጦረኛ ወይም 2) “በጣም ብቁ ሰው” 3) “ባለጠጋና ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰው”
“አዛዥ አደረገው”
ሥራ የሚለው ቃል ሰለሞን ለመንግስቱ እንዲሠሩ ያዘዛቸውን ሥራ ሁሉ ይገልፃል፡፡ ይህ ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡
ይህ ከኤፍሬምና ከምናሴ ወገን የሆኑና የዮሴፍ ነገድን ይገልፃል፡፡
ይህ የሰው (ወንድ) ሥም ነው
ሴሎናዊው የሆነ ወገን ህዝብ ነው፡፡
አለው የሚለው ቃል አኪያን (አኪያ መናገሩን) ይገልፃል፡፡
እዚህ ጋር እቀድዳለሁ የሚለው ቃል በግድ ለመቀማት ዘይቤ ነው፡፡ ይህ ልክ ሰው ልብስን እንደሚቀድ ነው፡፡ የ1ነገስት 11፡11 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “መንግስቱን በግድ (በጉልበት) ቀማው”
እዚህ ጋር እጅ የአንድን ሰው ሥልጣን፣ቁጥጥርና ጉልበት ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ “የሰለሞን ቁጥጥር”
ይህ ለሰለሞን ነገድ የተነገረ ሲሆን ተርጓሚ “ለሰለሞን ልጅ ይቀርለታል፡፡” ወይም “ለሰለሞን ነገድ ይቀርለታል
አኪያ እግዚአብሔር ለእዮርባአም ያለውን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
አልወስድም የሚለው ቃል እግዚአብሔር መናገሩን ያሳያል
እዚህ ጋር “እጅ” የአንድ ሰው ስልጣን፣ ቁጥጥርና ጉልበት ያሳያል ተርጓሚ “ከቁጥጥሩ”
ይህ ቃል ለእዮርባአም መሆኑን ያሳያል
“መብራት” የሚለው ቃል የአንድ ሰው ተፅዕኖና ምሪት ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “ኪዳኔን በመታዘዙ አንድ ተፅዕኖና ምሪት ሁልጊዜ የሚገዛ ነገድ (Hei)ለዳዊት ቤት ይሆናል”
አኪያ እግዚአብሔር ያለውን ለእዮርባአም መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ ቃል እግዚአብሔር ለእዮርባአም መናገሩን ያሳያል፡፡
“ፊት” የአንድ ሰው አመለካከት ወይም ሃሳብ ዘይቤ ነው፡፡ ይህ በተለምዶ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ የ1ነገሰት 11፡33 ትርጉምን ተመልከት
“ቤት እሰራልሃለሁ” የሚለው ሐረግ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሥርወ-መንግስትን የመመስረት ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “ረጅም ዘመን ያለው መንግስትን መመስረት”
ይህ የሰው(የወንድ) ስም ነው፡፡
ይህ በሌላ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “በሰለሞን ታሪክ መፅሐፍ ልታገኘው ትችላለህ”
ይህ መፅሐፍ በአሁኑ ወቅት አይገኝም/የለም
x
እስራኤል የሚለው ቃል መዋጋት የሚችሉትን የእስራኤል ወንዶችን ሁሉ ይገልፃል፡፡ እስራኤል ሁሉ የሚለው ሀረግ ደግሞ ሁሉንም የእስራኤል ሰዎች (ወንዶችን) ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “ሁሉም የእስራኤል ሰዎች (ወንዶች) መጥተው ነበርና”
ይህ ሐረግ ድርጊቱ መጀመሩን ማሳያ ነው፡፡
እነዚህ የሰዎች (ወንዶች) ስም ናቸው፡፡
“ጠርተውት” የሚለው ቃል እዮርብአምን መሆኑን ያሳያል፡፡
“ከባድ ቀንበር” የከባድ ሥራ ወይም በጣም የሚጠበቅብን ነገር ማሳያ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “ክፉኛ አንገላቱአቸው” ወይም “በጣም እንድንሠራ አስገደዱን”
“በፊቱ መቆም” የሚለው ሐረግ ንጉሡን ማገልገላቸውን ማሳያ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ “ያማክሩቱ የነበሩት ሽማግሌዎች” ወይም “ሰለሞንን ይታዘዙት የነበሩት ሽማግሌዎች”
ቀንበር ማቃለል ሸክም የማንሣትን ማሳያ ዘይቤ ነው፡፡ “አባትህ እንደጨከነብን አንተ አትጨክንብን” ወይም “አባትህ በጣም እንዳሠራን እንድንሠራ አታስገድደን”
ይህ ዘይቤ የሚያሳየው ሮብአም ከአባቱ በላይ ጨካኝና አስቸጋሪ መሆኑን ያሳያል ተርጓሚ “ሸክማችሁን ለማክበድ የማደርገው ነገር አባቴ ከጫነባችሁ እጅግ በጣም የከበደ ነው፡፡”
ይህ ዘይቤ የሚያሳየው ሮብአም ያቀደው ቅጣት ከአባቱ ቅጣት የከፋ መሆኑን ነው፡፡ ተርጓሚ “አባቴ ሊያስገድዳችሁ አለንጋ ተጠቀመ እኔ ግን የከፋ ቅጣትን እጠቀማለሁ፡፡”
ጊንጥ የሚለው ቃል ምናልባት 1) ጫፍ ላይ ሹል ያለው መግረፍያ (አለንጋ) ወይም 2) ሸረሪት መሳይ የሚናደፉ መርዛማ ፍጡር ሊሆን ይችላል፡፡
ከባድ ቀንበር፤የከባድ ስራ ወይም በጣም የሚጠበቅብን ነገር ማሳያ ዘይቤ ነው ተርጓሚ “ክፉኛ አንገላቱአችሁ” ወይም “በጣም እንድትሠሩ አስገደዱአችሁ” የ1ነገስት 12፡4 ትርጉምን ተመልከት፡፡
ይህ ዘይቤ የሚያሳየው ሮብአም ያቀደው ቅጣት ከአባቱ ቅጣት የከፋ መሆኑን ነው፡፡ ተርጓሚ “አባቴ ሊያስገድዳችሁ አለንጋ ተጠቀመ እኔ ግን የከፋ ቅጣትን እጠቀማለሁ፡፡”
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ሲሆን በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ነገሮች እንዲህ እንዲሆኑ እግዚአብሔር አደረገ”
የተናገረውን የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር ለሌላ ሰው የሚነገር መልዕክትን መስጠት ይገልፃል፡፡
እነዚህ የሰዎች (ወንዶች) ስሞች ናቸው፡፡
ይህ ከሴሎን ከተማ የሆኑ ሰዎችን ይገልፃል፡፡
እዚህ ጋር “እስራኤል” የሚለው ቃል መዋጋት የሚችሉትን የእስራኤል ወንዶችን ሁሉ ይገልፃል፡፡ እስራኤል ሁሉ የሚለው ሐረግ ገግሞ ጥቅል ሲሆን ሁሉንም የእስራኤል ወንዶች ማለት ነው፡፡ ተርጓሚ “የእስራኤል ወንዶች ሁሉ”
“ክፍል” የሚለው ቃል ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙም ድርሻ፣ ጣልቃ ገብነት ወይም ፍላጎት ማለት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በቀላል አረፍተ-ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “በዳዊት ቤት ወስጥ ምንም ድርሻ አይኖረንም”
“የእሴይ ልጅ” ለእሴይ ልጅ ለዳዊት ዘይቤ ነው፡፡ ርስት ደግሞ ከዳዊት ስኬት ለእነዚህ ሰዎች የቀረው ድርሻ ነው፡፡ ተርጓሚ “ከእሴይ ነገድ ጋር ምንም ነገር የለንም”
እዚህ ጋር ድንኳን የአንድን ሰው የመኖሪያ ስፍራ መግለጫ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “እስራኤል ሆይ ወደ ቤቶቻችሁ ሂዱ (ተመለሱ)”
እዚህ ጋር ቤት ለዳዊት የዘር ሀረግ ጉልበትና ክብር ማሳያ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “የዳዊት ነገድ ሆይ አሁን መንግስትህን ተንከባከብ (ጠብቅ)”
ይህ የሰው (ወንድ) ስም ነው፡፡
እዚህ ጋር “እስራኤል” የሚለው ቃል ለእስራኤል ሕዝብ ሁሉ ዘይቤ ነው፡፡ እስራኤል ሁሉ የሚለው ሀረግ ደግሞ ጥቅል ሲሆን ሁሉም የእስራኤል ሕዝብ ማለት ነው፡፡ ተርጓሚ “በዚያ የነበሩ የእስራኤል ህዝብ ሁሉ”
እዚህ ጋር ቤት የሚለው ቃል ቤተሰብ ወይም የዘር ሕረግን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ “ነገሥታት ከዳዊት ዘር ሐረግ ናቸው”
“እስራኤልም ሁሉ” የሚለው ሐረግ ሁሉንም የእስራኤል ሊወክል ለሚችለው ብቁ ማህበረሰብ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “ሁሉም የእስራኤል መሪዎች በሰሙ ጊዜ”
“እስራኤል” የሚለው ቃል በግልፅ በሮብዓም ላይ ያመፁትን የሰሜኑ አስር ነገዶች ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “በአስሩ የእስራኤል ነገድ ላይ አነገሡት”
“የዳዊት የዘር ሐረግ”
እዚህ ጋር “ቤት” ነገድ ወይም የዘር ሀረግን የሚገልፅ ዘይቤ ነው፡፡ ነገድ የሚለው ቃል ደግሞ በተለየ መልኩ ከዚያ ነገድ ስለሆኑት ወታደሮች ነው፡፡ ተርጓሚ “ከይሁዳና ከብንያም ነገድ የሆኑት ወታደሮች ሁሉ”
አንድ መቶ ሰማንያ ሺህ ሰልፈኞች
እዚህ ጋር ቤት ከአሥሩ የእስራኤል ነገዶች የተመሠረተ መንግስትን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ “የእስራኤል መንግስት” ወይም “የአስሩ የእስራኤል ነገድ ህዝቦች”
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ሲሆን እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ለማስተዋወቅ ያገለግላል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር ይህን መልዕክት ተናገረ …እንዲህም አለ” ወይም “እግዚአብሔር እነዚህ ቃላት ተናገረ ..እንዲህም አለ”
ይህ የሰው(ወንድ) ስም ነው፡፡
የእግዚአብሔር ሰው የሚለው ሐረግ ለእግዚአብሔር ነብይ የአክብሮት መጥሪያ ስም ነው፡፡ ተርጓሚ “የእግዚአብሔር የሆነ ሰው፡፡ ወይም “የእግዚአብሔር ነብይ”
እነዚህ “ቤት” ነገድን ወይም የዘር ሐረግን የመግለጫ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “ከይሁዳና ከብንያም ነገድ የሆኑ ህዝቦች ሁሉ
“ወንድሞቻችሁን” ና የእስራኤል ልጆች የሚሉት ቃላት የተጣበቁና የሰሜኑ አስር ነገዶች የሚገልፅ ሲሆን በእነርሱ፤ በይሁዳና በብንያም መካከል ያለውን ቤተሰባዊ ግንኙነት አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ምክንያቱም እነዚህ ነገሮች እንዲሆኑ አደረኩ”
እዚህ ጋር ልብ ለሰው የውስጥ ህሊናውን፤ሃሳቡን፤መነሣሣት ወይም ስሜት ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “ለራሱ….አሰበ”
እዚህ ጋር “ቤት” ነገድን ወይም የዘር ሐረግን መግለጫ ዘይቤ ነው፡፡ተርጓሚ “ከዳዊት ዘር ሀረግ የሆኑት ነገስታት”
“ሕዝብ” የሚለው ቃል የሰሜኑን አስር የእስራኤል ነገዶች ይገልፃል፡፡
እዚህ ጋር ልብ የሕዝብ ማዘንበል ወይም ፍቅርን መግለጫ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “የዚህ ህዝብ ማዘንበል” ተርጓሚ የዚህ ልብ ማዘንበል
እነዚህ ሐረጎች በመሠረቱ አንድ አይነት ሲሆኑ አዮርባዓም ሕዝቡ ወደ ሮብአም ጥያቄ ይመለሣል ብሎ መፍራቱን አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
ይህ ቃል ለሕዝቡ የዘር ሐረግ የሚያመለክት ዘይቤ ነው ተርጓሚ “የዘር ሐረግ ህን ያወጡትን”
ይህንን ሥራ በእዮርባአም ትዕዛዝ የሠሩት ሠራተኞች በራሱ በአዮርባአም ስም ተወክላዋል፡፡ ተርጓሚ “የአዮርባዓም ሠራተኞች በኮረብቶቹም ላይ መስገጃዎችን ሠሩ”
ይህ የመስገጃ (የማምለኪያ) ቤቶችን ያመለክታል፡፡ የዚህ አረፍተ-ነገር ሙሉ ትርጉሙ ግልፅ ሊደረግ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “በኮረብቶቹም ላይ የማምለኪያ ቤቶችን”
ወንዶችን ካህናት አድርጎ ሾማቸው
ይህ በእብራውያን ቀን አቆጣጠር ስምንተኛው ወር ነው፡፡ ለሥራ አምስተኛው ቀን በምዕራባዊያን ቀን አቆጣጠር የታህሳስ ወር መጀመሪያ አከባቢ ነው፡፡ ተርጓሚ “የስምንተኛው ወር አሥራ አምስተኛው ቀን”
“ላይ” የሚለው ቃል መሠዊያዎች በከፍታ ቦታ ላይ ስለሚገኙ ወደ ተቀደሰ ስፍራ የመሄድ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ “በመሠዊያ ላይ መሥዋዕት አቀረበ (ሠዋ)”
“እርሱ ባሰበው ወር ውስጥ”
መረጃው የሚያሳየው እግዚአብሔር የእግዚአብሔርን ሰው ወደ ቤቴል መላኩን ነው፡፡ ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር የእግዚአብሔርን ሰው ከይሁዳ ወደ ቤቴል ላከ”
ይህ ለነብይ ሌላ የመጠሪያ ስም ነው፡፡ ተርጓሚ “ነብይ”
“ከይሁዳ……..መጣ”
“የእግዚአብሔር መልዕክት” ወይም “መልዕክተ እግዚአብሔር”
እዚህ ጋር ጮኸ የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ሰው መሆኑን ያመለክታል፡፡
ይህ ማለት እርሱ (ነብዩ) ከፍ ባለና ወቀሳ በተሞላበት ድምፅ ትንቢት ተናገረ፡፡ ማለት ነው፡፡ ተርጓሚ “ከፍ ባለ ድምፅ በመሠዊያ ላይ ትንቢት ተናገረ፡፡”
ነብዩ መሠዊያው ሰው የሆነ ያክል የሚሠማው ይመስል ይናገር ነበር ይህንንም አፅንኦት ለመስጠት ሁለት ጊዜ ተናገረ፡፡
x
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር የነካው ሰው እጅ ደረቀች”
“ጠወለገች” ወይም “ሰለለች”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር መሠዊያውን ሰነጠቀ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “የእግዚአብሔር ሰው እንዳለው እንደ ምልከታም በእግዚአብሔር ቃል፡፡”
“የእግዚአብሔር መልዕክት” ወይም “መልዕክተ-እግዚአብሔር”
ተርጓሚ “የአምላክህን የእግዚአብሔርን ፊት ለምንልኝ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር እጄን ይመልስ ዘንድ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ “እግዚአብሔር የንጉሡን እጅ መለሠ እንደ ቀድሞም ሆነች”
ተርጓሚ “ከእኔ ጋር ወደ ቤት ና ምግብም ብላ”
“የቤትህን ግማሽ”
“እንጀራም አትብላ፤ ውኃም አትጠጣ ወይም በመጣህበት መንገድ እንዳትመለስ”
“በሌላ መንገድ ሆደ”
ይህ መረጃ የሚያሳየው የእግዚአብሔር ሰው በየት በኩል እንደሄደ ልጆቹ ለአባታቸው ማሳየታቸውን ነው፡፡
ይህ ማለት ሰው እንዲቀመጥበት (እንዲጋልብ) ኮርቻን በእንስሳ ጀርባ ማስቀመጥን ይገልፃል፡፡
ይህ በቤቴል ይኖር የነበረውን ነብይ ይገልፃል፡፡
ሽማግሌው ነብይ ለእግዚአብሔር ሰው አለው፡፡
የእግዚአብሔር ሰው መልስ ሰጠው የሚለውን ይገልፃል
ወደ ቤትህ ውስጥ ገባ
“በቤቴል”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር በቃሉ አዘዘኝ”
x
“መልአክ፤ ከእግዚአብሔር ዘንድ መልዕክት አስተላለፈልኝ”
“የእግዚአብሔር መልዕክት” ወይም “መልዕክተ-እግዚአብሔር”
ይህ መረጃ እስካሁን ምግብ በመመገብ ላይ መሆናቸውን ያመለክታል፡፡ ተርጓሚ “በመዕድ ሆነው በመመገብና በመጠጣት ላይ እያሉ”
የእግዚአብሔር ቃል…….መጣ የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር የተለየ መልዕክት ከእግዚአብሔር እንዳለ ለማስተዋወቅ ነው፡፡ የነገስት 6፡11 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ “እግዚአብሔር ከይሁዳ ለመጣው ለነብዩ መልዕክት ሰጠው እግዚአብሔር እንዲህ ይላል” ወይም “እግዚአብሔር ከይሁዳ ለመጣው ነብይ መልዕክት ተናገረ፡፡ እግዚአብሔር”
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር እግዚአብሔር የተለየ መልዕክት እንደለው ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር መልዕክት ሰጠ” ወይም “እግዚአብሔር ተናገረ”
ይህ ቃል ስለ እግዚአብሔር ሰው መሆኑን ይገልፃል፡፡
ይህ ድምፁን ከፍ አድርጎ ለእግዚአብሔር ሰው መናገሩን ይገልፃል፡፡
ይህ ማለት የእግዚአብሔር ሰው እንዲቀመጥበት ኮርቻ በአህያ ጀርባ ላይ አስቀመጠለት የ1ነገስት 13፡13 ትርጉምን ተመልከት
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ “ሬሳውን በመንድ ተወ (ጣለ)”
የሞተው ሰውነቱን
ይህ የሚመለክተው በመንገድ ያዩትን መሆኑን ነው፡፡ ተርጓሚ “መጥተው ያዩትን አወሩ”
የሞተ የእግዚአብሔር ሰው ሰውነት
“በመንገድ ተንጋሎ”
ከፍ ማድረግ
የሞተ ሰውነት
ይህ ቃል ስለ ነብዩና ልጆቹ መሆኑን ያመለክታል፡፡
እዚህ ጋር “ዋይ” የመራራ ሀዘን መግለጫ ቃል ነወ፡፡
ይህ ቃል ቀባሪው ስማባሌው ነብይ መሆኑን የተቀበረው ደግሞ የእግዚአብሔር ሰው መሆኑን ያሳያል፡፡
እዚህ ጋር “አጥንቶቼ” የሚለው ቃል ሙሉ ሰውነቱን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ “ ሬሳዬን ከእርሱ አጥንት አጠገብ አኑሩ”
ይህ መረጃ መስገጃዎቹ የማምለኪያ ቦታ መሆናቸውን ያሳያል፡፡ ተርጓሚ “በኮረብታዎቹ ላይ የማምለኪያ ሥፍራ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ይህ ነገር በማድረጉ የኢዮርብዓም ቤት ኃጢአትን አደረገ”
ይህ ሐረግ ኢዮርብዓም ቤተ-መቅደስ ሰርቶ ካህናትን ማስቀመጡን ያሳያል፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “በዚህም ምክንያት እግዚአብሔር የኢዮርብዓምን ቤት አፈረሰም አጠፋም”
ይህ ከላይ ካለው ጋር ተቀራራቢ ትርጉም አለው፡፡ ተርጓሚ “ፈፅሞ መፍረስ (መጥፋት)”
“እራስሽን ለሌሎች ቀይርና (ለወጪና)”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ማንም አያውቅሽም”
“እነሆ” የሚለው ቃል ትኩረት እንዲሠጥ መፈለጉን ያሳያል፡፡
ተርጓሚ “ምክር ልትጠይቅህ ወደ አንተ ትመጣለች”
x
ይህ ጥያቄ የሚያሳየው አኪያ እራሷን እንደለወጠች ማወቁን ነው፡፡ተርጓሚ “ሌላ ሰው መምሰልሽን ተይ (አቁሚ) እኔ ማን እንደሆንሽ አውቄሻለሁ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ “ብርቱ ወሬ እንድሠጥሽ (እንድነግርሽ) እግዚአብሔር ልኮኛል”
“አሞገስኩህ”
ልብስ እንደሚቀድ ሰው እግዚአብሔር አብዛኛውን መንግስት መጉልበት አስወግዶአል፡፡
“ታዘዘኝ”
ሰው የሚይፈልገውን ዕቃ ወርውሮ አንደጣለው ኢዮርብዓምም እግዚአብሔርን አላከበረውም ተርጓሚ “ፈፅሞ ተውከኝ”
“አትኩሮት ስጥ” ይህ ቃል የተጨመረው ቀጥሎ የሚመጣው ነገር ወሳኝ ነገር መሆኑን ለማመልከት፡፡
እነዚህ ሁለት ቃልት በትርጉም በጣም ተመሣሣይ ሲሆኑ አፅንኦት ለመስጠት አንድ ላይ ሆነዋል፡፡
ቀርንጫፍን ከዛፍ እንደሚቆርጥ የእዮርብዓምን ቤት እንደሚቆርጥና ምንም የዘር ሐረግ እንዳይኖረው እግዚአብሔር ይናገራል፡፡ ተርጓሚ “በእስራኤል ያሉ ወንዶች ልጆችህን አጠፋለሁ” ሰውም ፋንድያን እስኪጠፋ ድረስ እንደሚጠርግ እኔ የእዮርብዓምን ቤት ፈፅሜ እጠርጋለሁ ይህ ምሳሌያዊ ንግግር የእዮርብዓምን የዘር ሐረግ መወገድ ፋንድያ ከሣርና ደረቅ ነገር ጋር ተደባልቆ ፈፅሞ እንደሚቃጠል ጋር ያነፃፅራል፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ውሾች ከእዮርብዓም ወገን የሆኑትንና በከተማ ውስጥ የሞተውን ይበሉታል፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ የሰማይ ወፎች በሜዳ የሞተውን ማንንም ይበላሉ፡፡
እዚህ ጋር እግር የሚለው ቃል ሙሉ ሰውነትን የሚወክል ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “የእስራኤል ህዝብ”
“በመቃብር መቅበር”
እዚህ ጋር “ቤት” የሚለው ቃል ለቤተሰብ ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “በእዮርብዓም ቤተሰብ ሁሉ”
“ዘንድ” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ፍርድ መይም ምዘና ይወክላል፡፡ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ያገኘው (የፈረደው) ነገር ሁሉ መልካም ሆነ አገኘ”
ፀሐፊው፣አድሱ የእስራኤል ንጉስ ሰው የዛፍን ቅርንጫፍ እንደሚቆርጥ ሁሉ የእዮርብዓምን ቤት የዘር ሐረግ እንዳይኖረው እንደሚያጠፋው ይናገራል፡፡ ተርጓሚ “የእዮርብዓምን የዘር ሀረግ (ትውልድ) ያጠፋል፡፡”
እዚህ ጋር ፀሐፊው ንፅፅርን በመጠቀም እንዴት እግዚአብሔር ፍርድን ወደ እስራኤል እንደሚያመጣ ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “ሸንበቆ በውኃ ውስጥ እንደሚንቀሳስ እግዚአብሔር እንዲሁ እስራኤልን ይቀጣል”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “የወንዝ ውኃ ሸምበቆ እንደሚያንቀሳቅስ ሁሉ”
እግዚአብሔር እስራኤልን ከተክል ጋር በማወዳደር ከመሬት ውስጥ ፈንቅሎ ሥሩን ያወጣል፡፡ ተርጓሚ “ከዚች መልካም ምድር እስራኤልን ፈፅሞ ያጠፋል”
“ይበትናቸዋል” ወይም “ይለያቸዋል”
ይህ ንጉሥ እዮርብዓም ይኖርበት የነበረ የከተማ ስም ነው፡፡
ይህ ጥቅል ሀሳብ ሲሆን የእስራኤል ህዝብ ቀብረው አለቀሱለት ማለት ነው፡፡ ተርጓሚ “ሰዎች ሊቀብሩት ብዙ ቁጥር ያለው የእስራኤል ሕዝብ በቀብሩ ላይ ተገኝተው አለቀሱለት”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሔር አንደተናራቸው”
“በእግዚአብሔር መልዕክት” ወይም “በመልዕክተ-እግዚአብሔር”
“ተመልከት” ወይም “ለራስህ ተመልከት”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ “በ………ተፅፎ ታገኛቸዋለህ” ወይም “የሆነ ሰው……በ…..ፅፎአቸዋል”
ይህ በአሁኑ ጊዜ የማይገኝ መፅሐፍን ይገልፃል፡፡
“22 ዓመት”
ከአባቶቹም ጋር አንቀላፋ የሮብዓም ሞት እንቅልፉን እንደተኛ ሰው ተደርጎ ተነግሮአል የ1ነገስት 2፡10 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ “ሞተ” ወይም “አረፈ”
“41 ዓመት ……17 አመት”
እዚህ ጋር ስሙን ያኖርበት ዘንድ የሚለው ሐረግ ለ “መኖር” ዘይቤ ሲሆን እግዚአብሔር የሚመለክባትን ቤተ-መቅደስ ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “የሚኖርበት” ወይም “የሚመለክበት”
ይህ ሐረግ የሚገልፀው ሮብዓምን ነው፡፡
ይህ የሴት ስም ነው፡፡
እዚህ ጋር ይሁዳ የይሁዳን ህዝብ ይወክላል፡፡ ተርጓሚ “የይሁዳ ህዝብ ሠሩ”
እዚህ ጋር የእግዚአብሔር ፊት የሚለው ሐረግ የእግዚአብሔር ፍርድን ወይም ምዘናን ይወክላል፡፡ የ1ነገስት 11፡6 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “በእግዚአብሔር ፍርድ ክፉ” ወይም “እግዚአብሔር ክፉ ነው ያለውን”
አስቆጡት የሚለው ቃል በቅፅል መልኩ ይገለፃል፡፡ ተርጓሚ “ቁጡ አደረጉት ”
“የዘር ሐገጋቸው” ወይም “የዘር ግንዳቸው”
እነርሱም የሚለው ቃል የይሁዳን ህዝብ ይገልፃል፡፡
ለራሳቸው የሚለው ቃል በኮረብታ ቦታዎች ለሚሰሩት ዘይቤ ነው፡፡ ተርጓሚ “ለራሳቸው ጥቅም ሠሩ”
ይህ ምናልባት ለሐሰት አምልኮ በዚያ ሀገር ብዙ ቦታዎች መኖራቸውን ማሳያ የግነት ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ “ከፋ ባለ ኮረብታና በለመለመ ዛፍ ሁሉ ሥር”
“አምልሞታዊ መልክ ያለው” ወይም “ወንድ ጋለሞታዎችን” ይህ ምናልባት ከባዕድ አምልኮ ጋር የተያያዙ የወንድ ጋለሞታዎችን ይገልፃል፡፡
ይህ የሮብዓምን አምስተኛ አመት የንግስና ዘመንን (አመትን) ይገልፃል፡፡ተርጓሚ “ሮብዓም ንጉስ በነበረበት በአምስተኛው አመት”
“በ5 ዓመት”
የግብፅ ንጉስ “ሺሻቅ” እርሱንና ከእርሱ ጋር የነበሩትን የግብፅ ሠራዊት ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “ሺሻቅ ከእርሱ ጋር የነበሩት የግብፅ ሠራዊት በእየሩሳሌም ላይ መጡ”
ይህ የሰው (ወንድ) ስም ነው የ1ነገስት 11፡40 ትርጉምን ተመልከት
ይህ ፊሊጣዊ ሲሆን ትርጉሙም ለማጥቃት መዝመት ማለት ነው፡፡
ይህ ጥቅል ነው፡፡ የተገገውን የትኛውንም ዋጋ ያለው ነገር መውሰዱን ያመለክታል፡፡
ይህ ቃል ሺሻቅንና ከእርሱ ጋር የነበሩትን ወታደሮች ይወክላል፡፡ ተርጓሚ ሺሻቅና ወታደሮቹ ወሰዱ
x
እዚህ ጋር “ንጉስ ሮብኣም” ለእረሱ ጋሻ የሚሰራለትን ሰው ይወክላል፡፡ ተርጓሚ የንጉስ ሮብዓም ሰራተኞች ጋሾችን ሰሩ
ይህ ቤት የወርቅ ጋሾቹ የሚቀመጡበት ቤት ነበር
እዚህ ጋር “እጅ” ጥንቃቄ ወይም ሀላፊነትን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ “የአለቆቹ ኃላፊነት አደረጋቸው”
እዚህ ጋር “ደጅ” መግቢያን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ “የንጉሱንም ቤት መግቢያ በሚጠብቁ”
“የነሃስ ጋሾችን የሚሸከሙ ዘበኞች”
ይህ በገቢር መልኩ ሊገለፅ የሚችል መልሱም አዎንታዊ እንደሚሆን ይገመታል፡፡ ጥያቄው የግነት የግነት የሆነው አፅንኦት ለመስጠትም ነው፡፡ ተርጓሚ “በይሁዳ ነገስታት ታሪክ ተፅፈዋል” ወይም “ከይሁዳ ነገስታት ታሪክ መፅሐፍ ማንበብ ትችላላችሁ”
ይህ በአሁኑ ጊዜ የሌለን መፅሐፍ ይገልፃል፡፡
“የማቋርጥ ሰልፍ (ጦርነት) ነበረ ” ወይም “የማያቋርጥ ፍልሚያ ነበረ”
የነገስታቱ ስም እነርሱንና ሰራዊታቸውን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ “የሮብዓምና የኢዮርብዓም ሰራዊቶች ደጋግመው ደጋግመው በፍልሚያ ታ ተዋጉ” ወይም “የሮብዓምና ህዝቡና የኢዮርብዓም ህዝብ በተከታታይ በጦር ኔዳ ተጋጠሙ (ጦርነት ገጠሙ)”
የኢዮርብዓም ሞት እንቅልፍን እንደተኛ ሰው ሆኖ ተነግሮአል፡፡የ1ነገስት 2፡10 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “ሞተ” ወይም “አረፈ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ህዝቡ ቀበረው”
ይህ የሚያመለክተው የኢዮርብዓምን ንግሥና አስራ ስምንተኛ አመት ነው፡፡ "ኢዮርብዓም ለ አስራ ስምንት አመታተት ያህል የእስራኤል ንጉሥ ከሆነ በኋላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"በ18ተኛው አመት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ማድረግ/መራመድ የሚወክለው በኃጢአት መኖርን ነው፣ እናም በኃጢአት መራመድ የሚለው እነዚያን ኃጢአቶች መፈጸምን ነው፡፡ "አብያ እነዚይን ኃጢአቶች ማድረጉን ቀጠለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቁጥሮች በርካታ ነገሥታትን የሚያመለክቱ እንደመሆናቸው፣ የአብያን አባት ስም ማካተቱ ሊጠቅም ይችላል፡፡ ይህ መረጃ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "አባቱ ሮብዓም፣ ከአብያ ዘመን አስቀድሞ እንዳደረገው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የሚወክለው እርሱ ንጉሥ የነበረበትን ጊዜ ነው፡፡ የዚህ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "አብያ ንጉሥ ከነበረበት ጊዜ አስቀድሞ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ
ልብ የሚወክለው መላ ስብዕናን ነው፡፡ "እንደ ዳዊት… አብያ ልቡን የሰጠ ሰው አልነበረም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መብራት" የሚለው ቃል የሚወክለው ዳዊት ንጉሥ እንደነበረ በእርሱ ስፍራ የሚነግሥን የእርሱን ትውልድ ነው፡፡ "ለዳዊት በእየሩሳሌም የሚነግሥ ትውልድ ሰጠው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ከእርሱ በኋላ የአብያን ወንድ ልጅ በማስነሳት" ወይም "ለአብያ ወንድ ልጅ በመስጠት"
እዚህ ስፍራ ዐይኖች የሚለው የሚወክለው ማየትን፣ ሲሆን ማየት ደግሞ ሀሳብን ወይም ፍርድን ይወክላል፡፡ "ያህዌ ትክክል ነው የሚለው" ወይም "ያህዌ ትክክል ነው ብሎ የሚቆጥረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ዳዊት በኖረበት ዘመን በሙሉ" ወይም "በዳዊት የህይወት ዘመን ሁሉ"
ይህ ጥያቄ የዋለው አንባቢያን ስለ አብያ ያለው መረጃ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ እንደሚገኝ ለማሳወቅ ወይም ለማስታወስ ነው፡፡ ይህ በ1ነገሥት 14፡29 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ ቃለ ምልልሳዊው ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እነዚህ ታሪኮች የይሁዳ ነገሥታት የፈጸሟቸው ድርጊቶች በተጻፉባቸው መጽሐፍት ውስጥ ተጽፈዋል፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ይህንን የይሁዳ ነገሥታት ድርጊቶች በተጻፈበት መጽሐፍ ጽፎታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"አብያ" እና "ኢዮርብዓም" የሚሉት ስሞች የሚወክሉት ንጉሦቹን እና ሰራዊቶቻቸውን ነው፡፡ "በአብያ እና በኢዮርብዓም ሰራዊቶች መሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የኢዮርብዓምን ሃያኛ አመት ንግሥና/ዘመነ መንግሥት ነው፡፡ "ኢዮርብዓም በእስራኤል ከነገሰ ከሃያ አመታት ያህል በኋላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በ20ኛው አመት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"41 አመታት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዐይኖች የሚለው የሚወክለው ማየትን ሲሆን፣ ማየት ደግሞ ፍርድን ይወክላል፡፡ ያህዌ የዓሳን ድርጊቶች ተመልክቶ አጽድቋል፡፡ "ያህዌ ተመልክቶ ትክክል ነው የሚለው" ወይም "ያህዌ ትክክል ነው የሚለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ምናልባትም ከጣኦት አምልኮ ጋር የተያያዘ የወንዶች ምንዝር አዳሪነትን ሊሆን ይችላል፡፡ "ሃይማኖታዊ አመንዝሮች" ወይም "ለጣኦት አገልግሎት የሚሰጡ አመንዝሮች" ወይም "ወንድ የሆኑ በአመንዝራነት የሚሰሩ"
አሳ ንጉሥ ስለ ነበረ፣ መኳንንቱን ምስሎችን እንዲርጡ ነግሯቸው ሊሆን ይችላል፡፡ "አሳ አስጸያፊዎቹ ምስሎች እንዲፈርሱ አደረገ" ወይም "አሳ እነርሱ አስጸያፊዎቹን ምስሎች እንዲያፈርሱ አደረገ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አሳ ግን ሰዎቹ ከፍ ያሉ ስፍራዎችን እንዲወስዱ አላዘዘም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ልብ ሰውየውን ይወክላል፡፡ "አሳ ሙሉ ለሙሉ የተሰጠ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"በኖረበት ዘመን ሁሉ" ወይም "በህይወት ዘመኑ በሙሉ"
ይህ የሚያመለክተው እንደ ነገሥታት ሲገዙ የኖሩበትን ዘመን ነው፡፡ "በይሁዳ እና በእየሩሳሌም ሲገዙ በኖሩባቸው ዘመናት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይሁዳን ወጋ"
የባኦስ ሰራዊት በመጀመሪያ ራማን እንደወረራት ተጠቁሟል፡፡ የዚህ ሀሳብ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ራማን ወረራት ደግሞም ምሽግ አድርጎ ሰራት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ነገሮችን በእጆቻቸው ላይ ማስቀመት የሚወክለው እነዚያን ነገሮች ለእነርሱ መስጠትን ነው፡፡ እነርሱ እንዲያደርጉ የሚፈልገውን በእርሷ እንደሚያደርጉ ተጠቁሟል፡፡ የዚህ ሀሳብ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ይህን ለአገላጋዮቹ አደራ ሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ማለት በአገላጋዮቹ አማካይነት ተናገረ ማለት ነው፡፡ አሳ ለአገልጋዮቹ ለቤን ሀዳድ ምን እንደሚናገሩ እና እንደሚያደርጉ ነገራቸው፡፡ የዚህ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "አሳ ለአገልጋዮቹ ለቤን ሀዳድ እንዲነግሩት ነገራቸው" ወይም "አሳ በአገልጋዮቹ በኩል ለቤን ሀዳድ እንዲህ ሲል መልዕክት ላከ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
በሁለት ሰዎች መካከል ቃል ኪዳን መኖር የሚያመለክተው ሁለቱ ሰዎች በመሃላቸው ቃል ኪዳን እንዳለ ነው፡፡ "እርስ በእርሳችን ቃል ኪዳን ይኑረን" ወይም "የሰላም ስምምነት እናድርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ፣ ከአንተ ጋር ለመተማመኛ ስምምነት እፈልጋለሁ"
ቃል ኪዳንን ማፍረስ የሚወክለው አንድ ሰው ሊያደርግ ቃል የገባውን መሰረዝን እና አለማድረግን ነው፡፡ "ከእስራኤል ንጉሥ ከባኦስ ጋር የገባኸውን ኪዳን አፍርስ" ወይም "ለእስራኤል ንጉሥ ለባኦስ ከእርሱ ጋር ኪዳን ባደረግከው መሰረት ታማኝ አትሁንለት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
x
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ውስጥ ትልቅ ክንዋኔን ለማመልከት ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህንን ለመግለጽ መንገድ ካለው እዚህ ስፍራ ያንን መጠቀም ትችላላችሁ፡፡
ንጉሥ ባኦስ ለሰራተኞቹ በመንገር ይህንን አደረገ፡፡ "ሰራተኞቹ ራማን መገንባት እንዲያቆሙ አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 14፡17 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በአዎንታም ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እያንዳንዱ ሰው የንጉሥ አሳን አዋጅ መታዘዝ አለበት"
ይህ ጥያቄ የዋለው አንባቢያን ስለ አብያ ያለው መረጃ በዚነህ ሌሎች መጽሐፍት ውስጥ እንደሚገኝ ለማሳወቅ ወይም ለማስታወስ ነው፡፡ ይህ በ1ነገሥት 14፡29 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ ቃለ ምልልሳዊው ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እነዚህ ታሪኮች የይሁዳ ነገሥታት የፈጸሟቸው ድርጊቶች በተጻፉባቸው መጽሐፍት ውስጥ ተጽፈዋል፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ይህንን የይሁዳ ነገሥታት ድርጊቶች በተጻፈበት መጽሐፍ ጽፎታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ መተኛት ሞትን የሚወክል ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት/ ነው፡፡ "አብያ እንደ አባቶቹ ሁሉ ሞተ" ወይም "እንደ አባቶቹ ሁሉ አብያ ሞተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከአባቶቹ ጋር ቀበሩት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አባት" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የጥንት አባቶችን ነው፡፡
ቀሪው ምዕራፍ 15 እና 16 ስለ እስራኤል ነገሥታት ነው፡፡ እነዚህ ድርጊቶች የይሁዳ ንጉሥ አሳ በህይወት በነበረበት ወቅት የተፈጸሙ ናቸው፡፡
ይህ የሚያመለክተው የአሳን ዘመነመንግሥት ሁለተኛ አመት ነው፡፡ የዚህ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፤ "አሳ የይሁዳ ንጉሥ በነበረባቸው ለሁለት አመት ለተጠጉ ጊዜያት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ናዳብ በእስራኤል ላይ ለሁለት አመታት ነገሠ"
የያህዌ እይታ የሚለው የሚወክለው የያህዌን ፍርድ ነው፡፡ "በያህዌ ፍርድ/ሚዛን ክፉ የሆነውን" ወይም "ያህዌ ክፉ ብሎ የሚቆጥረውን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ መሄድ የሚወክለው ድርጊትን ነው፡፡ "አባቱ ያደረገውን ተመሳሳይ ነገር አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በራሱ ኃጢአት መራመድ የሚለው የሚገልጸው አባቱ ካደረገው በተለየ መንገድ ኃጢአት መስራቱን ነው፡፡ "በራሱ መንገድ ኃጢአት አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች አንድ ነገር እንዲያደርጉ መምራት የሚገልጸው ያንን ነገር እንዲያደርጉ ሰዎች ላይ ተጽዕኖ ማሳደርን ነው፡፡ "ኃጢአት በመስራት እስራኤልም እንዲበድል ተጽዕኖ አሳደረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ንጉሥ ናዳብን ለመግደል በምስጢር አሴረ/ተንኮል ጠነሰሰ"
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"መላው እስራኤል" የሚለው ሀረግ ከእስራኤል ወታደሮች አመዛኙን የሚወክል ነው፡፡ "ናዳብ እና በርካታው እስራኤል ወታደር" ወይም "ናዳብ እና የእስራኤል ሰራዊት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እናኩሸት እንደዚሁም አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
"ስለዚህም የገባቶን ሰዎች ለእነርሱ እጃቸውን እንዲሰጡ፣ ከተማይቱን ከበው ነበር"
"በእርሱ ስፍራ" የሚለው ሀረግ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ "በእርሱ ምትክ" ማለት ነው፡፡" "በናዳብ ምትክ ንጉሥ ሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ የተጣመሩት ትውልዶቹ መገደላቸውን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮርብዓም የንጉሥ ናዳብ አባት ነበር፡፡
እስትንፋስ የሚወክለው በህይወት መትረፍን ነው፡፡ "ከኢዮርብዓም ቤተሰብ አንዱንም በህይወት አላስቀረም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የኢዮርብዓም የንግሥና መስመር/ዘር ሀረግ"
በ1 ነገሥት 14፡10-11 ላይ ያህዌ በነቢዩ አኪያ በኩል ቤተሰቡን እንደሚያጠፋ ለኢዮርብዓም ተናግሮታል፡፡
"ከሴሎና የሆነው፣ አኪያ"
"ኃጢአት" የሚለው ረቂቅ ስም በግሥ መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ኢዮርብዓም ኃጢአት በመፈጸሙ ምክንያት እና በተመሳሳይ መንገድ እስራኤልን ወደ ኃጢአት በመምራቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎችን አንድ ነገር እንዲያደርጉ መምራት የሚገልጸው አንድ ነገር እንዲፈጸሙ ተጽዕኖ ማሳደርን ነው፡፡ "እስራኤል ኃጢአት እንዲያደርግ ተጽዕኖ በማሳደሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ የዋለው አንባቢያን ስለ ናዳብ ያለው መረጃ በዚነህ ሌሎች መጽሐፍት ውስጥ እንደሚገኝ ለማሳወቅ ወይም ለማስታወስ ነው፡፡ ይህ በ1ነገሥት 14፡29 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ ቃለ ምልልሳዊው ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እነዚህ ታሪኮች የይሁዳ ነገሥታት የፈጸሟቸው ድርጊቶች በተጻፉባቸው መጽሐፍት ውስጥ ተጽፈዋል፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ይህንን የእስራኤል ነገሥታት ድርጊቶች በተጻፈበት መጽሐፍ ጽፎታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ንጉሥ ሆነው የገዙበትን ዘመን በሙሉ ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 15፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በእስራኤል እና በይሁዳ በገዙባቸው ዘመናት ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ምዕራፍ በ1 ነገሥት 15፡27-28 ባለው ክፍል ባኦስ እንዴት እንደነገሠ ይናገራል፡፡ እነዚህ ቁጥሮች ባኦስ እንዴት የእስራኤል ንጉሥ መሆን እንደጀመረ መናገር ይጀምራሉ፡፡
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 14፡17 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
የያህዌ እይታ የሚለው የሚወክለው የያህዌን ፍርድ ነው፡፡ "በያህዌ ፍርድ/ሚዛን ክፉ የሆነውን" ወይም "ያህዌ ክፉ ብሎ የሚቆጥረውን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ መሄድ የሚወክለው ድርጊትን ነው፡፡ "ኢዮርብዓም ያደረገውን ተመሳሳይ ነገር አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች "የእርሱ" እና "እርሱ" የሚያመለክቱት 1)በኦስን ወይም 2)ኢዮርብዓምን ነው፡፡
ሰዎችን አንድ ነገር እንዲያደርጉ መምራት የሚገልጸው አንድ ነገር እንዲፈጸሙ ተጽዕኖ ማሳደርን ነው፡፡ "እስራኤል ኃጢአት እንዲያደርግ ተጽዕኖ በማሳደሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር እግዚአብሔር ተናገረ ማለት ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 6፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ እንዲህ ሲል መልዕክቱን ሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለባኦስ ይነግረው ዘንድ ለኢዩ የሰጠው መልዕክት ነው፡፡ "አንተ" የሚለው ቃል ባኦስን ያመለክታል፡፡
"ከአፈር ላይ አነሳሁህ፡፡" መሬት አፈር ላይ መቀመጥ የሚገልጸው ጥቅም የሌለው መሆንን ነው፡፡ አንድን ሰው ከፍ ከፍ ማድረግ የሚገልጸው ሰውየውን ጠቃሚ ማድረግን ነው፡፡ "ጥቅም ከማይሰጥ ስፍራ አነሳሁህ" ወይም "ምንም ሀይል ወይም በሰዎች ላይ ተጽዕኖ ማሳደር በማትችልበት ጊዜ አንስቼ ጠቃሚ አደረግሁህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መሄድ የሚወክለው ማድረግን ነው፡፡ ኢዮርብዓም እና ባኦስ ሁለቱም ኃጢአት ሰርተዋል፡፡ የዚህ ሀሳብ ሙሉ ትርጉም ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ኢዮርብዓም ያደረገውን ተመሳሳይ ነገር አንተም አደረግህ" ወይም "ኢዮርብዓም እንደበደለ/ኃጢአት እንደ ሰራ አንተም በደልክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ለባኦስ በእርሱ ላይ የሚያደርሰውን መንገሩን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ለባኦስ እየተናገረ ነው፤ "የእርሱ ቤተሰብ" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው የባኦስን ቤተሰብ ነው፡፡ ይህ "አንተ" እና "የአንተ" የሚሉትን ቃላት በመጠቀም ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ባኦስ ሆይ፣ አድምጥ፡፡ እኔ ሙሉ ለሙሉ አንተን እና የአንተን ቤተሰብ ጠርጌ አጠፋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ጠራርጎ ማጥፋት የሚገልጸው መደምሰስን ነው፡፡ "እኔ ሙሉ ለሙሉ አጠፋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ የዋለው አንባቢያን ስለ ባኦስ ያለው መረጃ በዚነህ ሌሎች መጽሐፍት ውስጥ እንደሚገኝ ለማሳወቅ ወይም ለማስታወስ ነው፡፡ ይህ በ1ነገሥት 15፡31 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ ቃለ ምልልሳዊው ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እነዚህ ታሪኮች የእስራኤል ነገሥታት የፈጸሟቸው ድርጊቶች በተጻፉባቸው መጽሐፍት ውስጥ ተጽፈዋል፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ይህንን የእስራኤል ነገሥታት ድርጊቶች በተጻፈበት መጽሐፍ ጽፎታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ መተኛት ሞትን የሚወክል ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት/ ነው፡፡ "ባኦስ እንደ አባቶቹ ሁሉ ሞተ" ወይም "እንደ አባቶቹ ሁሉ ባኦስ ሞተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች እርሱን ቀበሩት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 14፡17 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"በእርሱ ስፍራ" የሚለው ሀረግ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ "በእርሱ ምትክ" ማለት ነው፡፡" "በባኦስ ምትክ ንጉሥ ሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለህዝቡ አዲስ ነገርን ለማስተዋወቅ የሚውል ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 6፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህን መልዕክት ተናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የያህዌ እይታ የሚለው የሚወክለው የያህዌን ፍርድ ነው፡፡ "ባኦስ ያደረገው በያህዌ ፍርድ/ሚዛን ክፉ የሆነውን" ወይም "ባኦስ ያደረገውን ያህዌ ክፉ ብሎ የሚቆጥረውን ነገር ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ቁጣ" የሚለው ረቂቅ ስም "መቆጣት" በሚለው ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ያህዌ በጣም እንዲቆጣ የሚያደርግ" ወይም "እግዚአብሔርን በጣም የሚያስቆጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ባኦስ የተወከለው በ"እጆቹ" ነው፡፡ ይህ የሚናገረው ድርጊቶቹን ሁሉ እንደ እርሱ "ስራ" አድርጎ ነው፡፡ "ባኦስ ባደረጋቸው ነገሮች" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 14፡17 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"የኤላ አገልጋይ ዘምሪ"
እዚህ ስፍራ "ሰረገላ" የሚለው ቃል የሚወክለው ሰረገሎቹን የሚነዱትን ወታደሮች ነው፡፡ "የእርሱ ገሚሶቹ ሰረገሎች ነጂዎች አዛዦች" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ብዙ ወይን መጠጣት እንዲሰክር አድርጎት ነበር" ወይም "ሰክሮ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በቤቱ ላይ የበላይ መሆን በንጉሥ ኤላ ቤት ሃላፊ መሆንን ያመለክታል፡፡ "በኤላ ቤት ባሉ ነገሮች ላይ ሃላፊ የነበረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ኤላን አጥቅቶ ገደለው"
"በእርሱ ስፍራ" የሚለው ሀረግ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ "በእርሱ ምትክ" ማለት ነው፡፡ "በኤላ ምትክ ነገሠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ሁሉንም አዋቂ ወንዶች እና ወንድ ልጆች ገድሏል ማለት ነው፡፡ "አንድ እንኳን ወንድ በህይወት አልተወም"
"ከያህዌ ዘንድ የመጣ መልዕክት" ወይም "የያህዌ መልዕክት"
"በ" ነቢይ መናገር የሚወክለው ለአንድ ነቢይ መንገር እና ነቢዩ ሲናገር ማለት ነው፡፡ "በባኦስ ላይ እንዲናገር ያህዌ ለነቢዩ ለኢዩ የነገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎችን አንድ ነገር እንዲያደርጉ መምራት የሚገልጸው አንድ ነገር እንዲፈጸሙ ተጽዕኖ ማሳደርን ነው፡፡ "እስራኤል ኃጢአት እንዲያደርግ ተጽዕኖ አሳደሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እስራኤል" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለአስሩ ሰሜናዊ የእስራኤል ነገዶች ነው፡፡ ባኦስ እና ኤላ የእነርሱ ንጉሦች ነበሩ፡፡
እግዚአብሔር ህዝቡን የተቆጣው ጣኦቶችን ስላመለኩ ነው፡፡ የዚህ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ጣኦቶችን በማምለካቸው ምክንያት የእስራኤልን አምላክ ያህዌን አስቆጡት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የያዕቆብ ትውልድ የሆኑትን አስራ ሁለቱንም ነገዶች በአጠቃላይ ነው፡፡
ይህ ጥያቄ የዋለው በዚህ ሌላ መጽሐፍ ስለ ኤላ መረጃ እንዳለ ለአንባቢው መረጃ ለመስጠት ወይም ለማስታወስ ነው፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፤ ይህ በ1 ነገሥት 15፡31 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "የእስራኤል ነገሥታት በፈጸሟቸው ድርጊቶች መጽሐፍ ውስጥ እነዚህ ተጽፈዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ስለ እነርሱ በእስራኤል ነገስታት ድርጊቶች መጽሐፍ ጽፏል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 14፡17 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ
"ሰራዊት" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግስት ሰራዊት ነው፡፡
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ይህ በ1 ነገሥት 15፡27 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመለከቱ፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በዚያ የሰፈሩት ወታደሮች እንዲህ ሲናገሩ ሰሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በሁለቱም ጊዜያት ይህ ሀረግ አገልግሏል፣ ይህም የሚወክለው የእስራኤልን ሰራዊት ነው፡፡ "ሁሉም" የሚለው ቃል ትርጉም "ብዙዎቹ" የሚል ማጠቃለያ ነው፡፡ "መላው የእስራኤል ሰራዊት" ወይም "በእስራኤል ሰራዊት ውስጥ አብዛኛው ወታደር" ወይም "የእስራኤል ሰራዊት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ኩሸት እንሰዚሁም አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ይኸውም ዖምሪ እና ሰራዊቱ ከተማይቱን ያዟት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
የያህዌ እይታ የሚለው የሚወክለው የያህዌን ፍርድ ነው፡፡ "በያህዌ ፍርድ/ሚዛን ክፉ የሆነውን" ወይም "ያህዌ ክፉ ብሎ የሚቆጥረውን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መሄድ የሚወክለው ማድረግን ነው፡፡ "ኢዮርብዓም ያደረገውን ተመሳሳይ ነገር አንተም አደረግህ" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች አንድ ነገር እንዲያደርጉ መምራት የሚገልጸው አንድ ነገር እንዲፈጸሙ ተጽዕኖ ማሳደርን ነው፡፡ "እስራኤል ኃጢአት እንዲያደርግ ተጽዕኖ ማሳደር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ክህደቱ የሚያመለክተው ዘምሪ የእስራኤልን ንጉሥ ኤላን ለመግደል ያደረገውን ሴራ ነው፡፡ የዚህ ሀሳብ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "በንጉሥ ኤላ እንዴት ሴራ ፈጸመ" ወይም "የእስራኤልን ንጉሥ እንዴት እንደ ገደለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ የዋለው አንባቢያን ስለ ዘምሪ ያለው መረጃ በዚነህ ሌሎች መጽሐፍት ውስጥ እንደሚገኝ ለማሳወቅ ወይም ለማስታወስ ነው፡፡ ይህ በ1ነገሥት 14፡29 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ ቃለ ምልልሳዊው ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እነዚህ ታሪኮች የእስራኤል ነገሥታት የፈጸሟቸው ድርጊቶች በተጻፉባቸው መጽሐፍት ውስጥ ተጽፈዋል፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ይህንን የእስራኤል ነገሥታት ድርጊቶች በተጻፈበት መጽሐፍ ጽፎታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መከተል" የሚወክለው እርሱን መደገፍ ወይም ንጉሥ ለማድረግ መፈለግን ነው፡፡ "እርሱን ለማንገስ፣ የጎናትን ልጅ ታምኒን መደገፍ፣ እንደዚሁም እኩል ድጋፍ ለዖምሪ ማድረግ" ወይም "የጎናትን ልጅ ታምኒን ለማንገሥ መፈለግ፣ እና ገሚሱ ዖምሪን ለማንገሥ መፈለጉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ታምኒን የተከተሉትን ሰዎች አሸነፈ"
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 14፡17 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡
ይህ የሰው ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ወደ ዘመናዊ መለኪያ መለወጥ ይችላሉ፡፡ "ወደ 66 ኪሎ ግራም የሚጠጋ ብር" (መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ወቅት የክብደት መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ" የሚለው ቃል ዖምሪን ያመለክታል፡፡ ሰዎቹ ከተማ እንደሚመሰርቱ አዘዘ፡፡ "ዖምሪ ህዝቡ ከተማ እንዲገነባ አደረገ" ወይም "በዖምሪ ትዕዛዝ ህዝቡ ከተማ ገነባ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ
ይህ ፈሊጥ ሲሆን "ሳምርን ለማክበር" ወይም "ህዝቡ ሳምርን ያስታውሰው ዘንድ" የሚል ትርጉም አለው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የያህዌ እይታ የሚለው የሚወክለው የያህዌን ፍርድ ነው፡፡ "በያህዌ ፍርድ/ሚዛን ክፉ የሆነውን" ወይም "ያህዌ ክፉ ብሎ የሚቆጥረውን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መሄድ የሚወክለው ማድረግን ነው፡፡ "የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ያደረገውን ተመሳሳይ ነገር አደረገ" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የእርሱ" ወይም "እርሱ" የሚለው ለሚያመለክተው ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1)ባኦስ ወይም 2)ኢዮርብዓም
በኃጢአት መመላለስ ለሚለው ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1)ኢዮርብዓም እንደ በደለ መበደል፡፡ "እርሱ ኢዮርብዓም እንደ በደለ በድሏል" ወይም 2) ኃጢአትን ልምድ አድርጎ መያዝ/መፈጸም፡፡ "እርሱ ዘወትር ይበድላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ኃጢአት እንዲሰሩ መምራት የሚገልጸው ኃጢአት እንዲፈጸሙ ተጽዕኖ ማሳደርን ነው፡፡ "እስራኤል ኃጢአት እንዲያደርግ ተጽዕኖ የሚያሳድሩ የእርሱ በደሎች" ወይም "እንዲህ ባለ ሁኔታ ኃጢአት በመፈጸም ሰዎች ኃጢአት እንዲሰሩ ተጽዕኖ አሳድሯል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እግዚአብሔር ህዝቡን የተቆጣው ጣኦቶችን ስላመለኩ ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በ1 ነገሥት 16፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እርባና ቢስ የሆኑ ጣኦቶችን በማምለክ ምክንያት የእስራኤልን አምላክ ያህዌን ማስቆጣት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እርባና ቢስ/ጥቅም የለሽ" የሚለው ቃል ጣኦቶች አንዳች ነገር ማድረግ እንደማይችሉ ሰዎችን ያሳስባል/ያስታውሳል፡፡ "እርባና ቢስ የሆኑ፣ ጣኦቶቻቸው" ወይም "ምንም ጥቅም የሌላቸው ጣኦቶቻቸው" (መለየትን ከመረጃ መስጠት ወይም ማስታወስ ጋር ማስተያየት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የያዕቆብ ትውልዶች የሆኑትን አስራ ሁለቱን ነገዶች በሙሉ ነው፡፡
ይህ ጥያቄ የዋለው አንባቢያን ስለ ዖምሪ ያለው መረጃ በዚነህ ሌሎች መጽሐፍት ውስጥ እንደሚገኝ ለማሳወቅ ወይም ለማስታወስ ነው፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊው ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 15፡31 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እነዚህ ታሪኮች የእስራኤል ነገሥታት የፈጸሟቸው ድርጊቶች በተጻፉባቸው መጽሐፍት ውስጥ ተጽፈዋል፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ይህንን የእስራኤል ነገሥታት ድርጊቶች በተጻፈበት መጽሐፍ ጽፎታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ መተኛት ሞትን የሚወክል ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት/ ነው፡፡ "ዖምሪ እንደ አባቶቹ ሁሉ ሞተ" ወይም "እንደ አባቶቹ ሁሉ ዖምሪ ሞተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ)
"በእርሱ ስፍራ" የሚለው ሀረግ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ "በእርሱ ምትክ" ማለት ነው፡፡" "በዖምሪ ምትክ ንጉሥ ሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የያህዌ እይታ የሚለው የሚወክለው የያህዌን ፍርድ ነው፡፡ "በያህዌ ፍርድ/ሚዛን ክፉ የሆነውን" ወይም "ያህዌ ክፉ ብሎ የሚቆጥረውን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አክአብ የከፋ ኃጢአት መስራትን ፈልጎ እንደነበር ያሳያል፡፡ የዚህ ሀሳብ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "አክአብ በናባጥ ልጅ በኢዮርብዓም ኃጢአት መሄድን እንደ ቀላል ነገር ቆጥሮት ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ለአክአብ" የሚለው ሀረግ አክአብ አንድ ነገር አስቦ ቀይም ተመልክቶ ነበር ማለት ነው፡፡ "አክአብ ይህ ተራ ነገር አድርጎ ተመልክቶት ነበር" ወይም "አክአብ ይህ ኃጢአት ትንሽ እንደሆነ አስቦ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር ሚለውን ይመልከቱ)
"ጥቂት እንደሆነ ነገር" ወይም "በቂ እንዳልሆነ"
በኢዮርብዓም ኃጢአት መሄድ የሚወክለው ኢዮርብዓም እንደ ሰራው ኃጢአት መስራትን ነው፡፡ "የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም እንደ በደለ መበደል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "ለእርሱ መስገድ" የሚለው ሀረግ የሚገልጸው ሰዎች በአምልኮ ጊዜ የሚኖራቸውን የአቋም ሁኔታ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚለው ቃል የሚያመለክተው አስራ ሁለቱን የእስራኤል ነዶች በሙሉ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚለው ቃል የሚያመለክተው አስሩን ነገዶች የሚይዘውን የእስራኤልን መንግስት ነው፡፡
ከተማይቱን መገንባት የሚያስከትለው ነገር የተገለጸው አኪኤል እንደሚከፍለው ዋጋ ተደርጎ ነው፡፡ "ኃጢአቱ ሚያስከትለው የበኩር ልጁ የኢብሮንን መሞት ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሞት የተገለጸው ህይወቱን በማጣት ነው፡፡ "የመጨረሻ ልጁ ሠጉብ፣ ሞተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አኪኤል የከተማይቱን መግቢያ በር በሚገነባበት ጊዜ"
"በያህዌ ቃል መሰረት"
"ከያህዌ ዘንድ የመጣው መልዕክት" ወይም የያህዌ መልዕክት"
"በ" አንድ ሰው መናገር የሚወክለው እንዲናገር ለአንድ ሰው መንገርን እና ያንን የሚያደርገውን ሁለቱንም ሰዎች ነው፡፡ "ያህዌ እንዲናገር ያደረገው የነዌ ልጅ ኢያሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከቴስብያ የሆኑ ሰዎች የወል ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገለዓድ ግዛት የምተገኝ ከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ እርሱ የሚናገረው እውነት መሆኑን ትኩረት የሚሰጥ መሀላ ነው፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን "ማገልገል" የሚል ትርጉም አለው፡፡ "እኔ የማገለግለው እርሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በምሽት ጊዜ በተክሎች ላይ የሚፈጠር የውሃ ጠብታዎች
የዚህ ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም እግዚአብሔር ይናገራል ማለት ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 6፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ የእርሱን መልዕክት ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በጣም ትንሽ የሆነ ወራጅ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የዋለው ያህዌ በድርቅ ወቅት እንዴት ለኤልያስ እንክብካቤ እንደሚያደርግለት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ "በዚያ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ትልቅ፣ ጥቁር ወፎች (የማይታወቁትን ነገሮች መተረጎም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቃሉ" የሚለው የሚወክለው ያህዌን ራሱን ነው፡፡ "ያህዌ እንዳዘዘው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በጣም ትንሽ የሆነ ወንዝ ስም ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 17፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በዚያ አካባቢ" ወይም "በዚያች አገር"
የዚህ ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም እግዚአብሔር ይናገራል ማለት ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 6፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ የእርሱን መልዕክት ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኤልያስን ነው፡፡
ይህ ከተማ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ትኩረት ስጡ፣ ምክንያቱም እኔ፡ ቀጥሎ የምናገረው እውነተኛ እና ጠቃሚም ነገር ነው"
ይህ ሀረግ እርሷ የምትናገረው እውነት መሆኑን የሚያጎላ መሃላ ነው
"ትንሽ ምግብ"
"ዱቄት፡፡" ይህ ዳቦ ለመጋገር/ለማዘጋጀት የሚያገለግል ነው፡፡
"እኔ፣ ምን እንደማደርግ ልንገርሽ"
ይህ ሁለት እንጨቶች ወይም ጥቂት ጭራሮዎችን ሊያመለክት ይችላል፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ከዚያ ወዲያ ምንም የሚበሉት ምግብ ስለሌለ እንደሚሞቱ ተጠቁሟል፡፡ "ያቺን በልተን፣ ከዚያ በኋላ በረሃብ እንሞታለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በውስጠ ታዋቂነት ተጨማሪ ዳቦ ለማዘጋጀት ዱቄት እና ዘይት እንደሚኖር ተነግሯል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ሲሆን ያህዌ ዝናብ አዘነበ ማለት ነው፡፡ "ያህዌ ዝናብ አዘነበ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በመጀመሪያው በተጻፈበት ቋንቋ እንዲህ ይላል፣ "እናም እርሷ፣ እርሱ እና የእርሷ ባል ለብዙ ቀናት ተመገቡ፡፡" "እርሱ" የተባለው ማን እንደሆነ ግልጽ አይደለም፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኤልያስ፣ መበለቲቱ፣ እና የእርሷ ወንድ ልጅ ለብዙ ቀናት ተመገቡ ወይም 2) መበለቲቱ፣ እና በእርሷ ቤት የሚኖሩ ሁሉ ለብዙ ቀናት ተመገቡ፡፡
"ቤተሰብ" ለሚለው ሊሰጥ የሚችለው ትርጉም 1) ይህ የመበለቲቱን ወንድ ልጅ ብቻ ያመለክታል ወይም 2) ይህ በእርሷ ቤት የሚኖሩ ሌሎች ሰዎችን ሲያመለክት ነገር ግን እነማን እነደሆኑ በታሪኩ ውስጥ አልተጠቀሰም ወይም 3) ይህ የእርሷን ወንድ ልጅ እና በእርሷ ቤት የሚኖሩ ሌሎችን ያመለክታል
እዚህ ስፍራ "ቃል" የሚወክለው ያህዌን ራሱን ነው፡፡ "ልክ ያህዌ እንደ ተናገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የቤቱ ባለቤት የሆነችው ሴት ወንድ ልጅ"
ይህ የልጁ መሞት ሻል ባለ ቋንቋ የተገለጸበት መንገድ ነው፡፡ "መተንፈስ አቁሞ ነበር" ወይም "ሞቶ ነበር" (ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
"የእግዚአብሔር ሰው" የሚለው ሀረግ የነቢይ ሌላው መጠሪያ ነው፡፡
ይህ ማለት በአጠቃላይ የተሰራን ኃጢአት እንደጂ አንድ የተለየ ኃጢአትን አያመለክትም፡፡ "የትኖቹ ኃጢአቶቼ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ክፍለ ስማዊ ሀረጎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ቦታ "እርሱ" የሚለው የሚያመለክተው ኤልያስን ነው፡፡
እዚህ ቦታ "የእርሱ" የሚለው የሚያመለክተው ኤልያስን ነው፡፡
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኤልያስ በእውነት ጥያቄ እየጠየቀ ነው፡፡ "ተቀብላ የምታስተናግደኝን መበለት፣ ልጇን በመግደል ለምን ብዙ እንድትሰቃይ ታደርጋለህ" ወይም 2) ኤልያስ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት ምን ያህል እንዳዘነ ለመግለጽ ነው፡፡ "በእርግጥ፣ ተቀብላ የምታስተናግደኝን መበለት ልጇን በመግደል ይበልጥ እንድተሰቃይ አታደርግም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
መበለቲቱ መሰቃየቷ የተገለጸው "ጥፋት" እንደ ዕቃ በእርሷ ላይ የተቀመጠ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ደግሞ/በተጨማሪ" የሚለው ትርጉም ድርቅ ካደረሰባት ጥፋት በተጨማሪ ማለት ነው፡፡
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "በትንሹ ልጅ ላይ ተጋደመ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ድምጽ" የሚወክለው ኤልያስ የጸሌውን ነው፡፡ "ያህዌ ለኤልያስ ጸሎት ምላሽ ሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "ትንሹ ልጅ ዳግም ወደ ህይወት ተመለሰ" ወይም "ትንሹ ልጅ እንደገና ህያው ሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የእርሱ" የሚለው የሚያመለክተው ኤልያስን ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚሆነው አስደናቂ መረጃ ያነቃናል፡፡
"በአፍህ ያለው የያህዌ መልዕክት እውነት ነው፡፡" "አፍ" የሚለው ቃል የሚወክለው ኤልያስ የተናገረውን ነው፡፡ "ከያህዌ ዘንድ የተናገርከው መልዕክት እውነት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር የዋለው ከእግዚአብሔር ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 6፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ የእርሱን መልዕክት ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በምድሪቱ ላይ እንዲዘንብ አደረገ"
"አሁን" የሚለው ቃል እዚህ ስፍራ የዋለው በዋናው የታሪክ አካሄድ ላይ ማረፊያ ለማበጀት ነው፡፡ እዚህ ላይ ጸሐፊው ድርቁ/ችጋሩ ምን ያህል ሰማርያን እንደጎዳት የመረጃ ዳራ ይሰጠናል፡፡ (የመረጃ ዳራ/መነሻ የሚለውን ይመልከቱ)
"አሁን" የሚለው ቃል እዚህ ስፍራ የዋለው በዋናው የታሪክ አካሄድ ላይ ማረፊያ ለማበጀት ነው፡፡ እዚህ ላይ ጸሐፊው በታሪኩ ውስጥ ስለ አዲስ ሰው ይነግረናል፡፡
"100 ነቢያትን በቡድን 50 እያደረገ ደበቃቸው" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ትኩረት ለመስጠት ተጣምረዋል፡፡ "ፈረሶችን እና በቅሎዎችን ከሞት አዳናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"በራሱ" የሚለው የሚለው ሀረግ አክአብ እና አብድዩ በተለያየ አቅጣጫ መሄዳቸውን ያጎላል፣ ይህ ማለት ከአክአብ ጋር ማንም አልነበረም ማለት አይደለም፡፡ "አክአብ ቡድኑን በአንድ አቅጣጫ ሲመራ አብድዩም ቡድኑን በሌላ አቅጣጫ መርቷል፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጌታ" የሚለው ቃል የዋለው ክብርን መግለጫ ተደርጎ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ጌታ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው አክዓብን ነው፡፡
"ኤልያስ ሆይ፣ ትኩረት ስጠኝ፣ ምክንያቱም ቀጥሎ የምናገረው እውነትም ጠቃሚም ነው"
አብድዩ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ንጉሥ አክአብ በኤልያስ ላይ ባለው ቁጣ ምክንያት እርሱ የሚደርስበትን አደጋ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "እርሱ ይገድለኝ ዘንድ…እኔ በአንተ ላይ ስሀተት አልፈጸምኩም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እጅ" ለሃይል እና ቁጥጥር ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "አገልጋይህን ለአክዓብ አሳልፈህ ለመስጠት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
አብድዩ ኤልያስን ለማክበር ራሱን የኤልያስ አገልጋይ ሲል ይናገራል፡፡
ይህ መሃላ የሚያገለግለው እርሱ እየተናገረ ያለው ነገር እውነት መሆኑን ለማጉላት ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "አገር ወይም ግዛት የለም" የሚለው ሰዎች ኤልያስን ፍለጋ በጣም ሩቅ ስፍራ ድረስ መሄዳቸውን በማጋነን የዋለ አገላለጽነው፡፡ ይህ በአዎንታ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጌታዬ ሰዎችን ወደ እርብ እና ሩቅ አገራት እና ግዛቶች ልኳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት እንደዚሁም ጥንድ አሉታዎች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የዋለው ኤልያስ፣ አብድዩ ያደርገው ዘንድ የነገረው ነገር አደገኛ መሆኑን ለማጉላት ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ ያደረግሁትን አንተ በእርግጥ ሰምተሃል…ዳቦ እና ውሃ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጌታ" የሚለው ቃል ኤልያስን የሚያመለክት የአክብሮት አገላለጽ ነው፡፡
"100 የያህዌ ነቢያትን በየቡድን 50" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት በ1 ነገሥት 18፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመለከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "ጌታ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው አክአብን ነው፡፡
እርሱ የሚናገረው እውነት መሆኑን የሚያጎላ መሃላ ነው፡፡
"በፊቱ መቆም" አንድ ሰው ባለበት ስፍራ ለመቆም እና እርሱን ለማገልገል ዝግጁ መሆንን የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "እኔ የማገለግለው እርሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አብድዩ ለአክዓብ ኤልያስ እንዲነግረው የነገረውን መልዕክት አደረሰ/ተናገረ"
አክዓብ ይህን ጥያቄ ያነሳው ስለ ኤልያስ ማንነት ትኩረት ሰጥቶ እርግጠኛ ለመሆን ነው፡፡ "ስለዚህም አንተ በዚህ አለህ፡፡ አንተ በእስራኤል ላይ ችግር የምታደርስ ነህ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሰሜኑን አስር የእስራኤል ግዛቶች መሪዎች እና ህዝብ የሚገልጽ ማጠቃላያ ነው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላ አስተያየት እንደዚሁም ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"አራት መቶ ሃምሳ ነቢያት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
400 ነቢያት (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"ቃል" የሚለው የሚወክለው የአክዓብን መልዕክት ሲሆን መልዕክቱን ለሚያደርሰው መልዕክተኛም ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ ይህ ለታወቀ መልዕክት የዋለ የተለመደ ሃሳብ ነው፡፡ "ወደ… መልዕክት ላክ ከዚም ሰብስባቸው" ወይም "ስብሰባ ለመሰብሰብ… መልዕክተኛ ላክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እንደዚሁም ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤልያስ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ህዝቡ እንዲቆርጥ ለመገፋፋት ነው፡፤ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ለረጅም ጊዜ መወሰን አልቻላችሁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመለከቱ)
"ምንም አልተናገሩም" ወይም "ዝም አሉ"
"እኔ" የሚለው ቃል የተደጋገመው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡
"አራት መቶ ሀምሳ ወንዶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"ስም" ለአንድ ሰው እውቅና እና ክብር ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ሲሆን፣ እርሱን "መጥራት" ወደ እርሱ ማመልከትን ይገልጻል፡፡ "ወደ አምላካችሁ ተጣሩ… ወደ ያህዌ እጣራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ህዝቡ ሁሉ እንዲህ አሉ፣ ‘ይህ መደረግ ያለበት መልካም ነገር ነው፡፡'"
"መስዋዕት ለማቅረብ ዝግጁ አድርጉ"
እዚህ ስፍራ "እናንተ" የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው፡፡ (አንተ/አንቺ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
"የበዓል ነቢያት ወይፈኑን ወሰዱ"
ይህ በዐድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ለእነርሱ የተሰጣቸውን ወይፈን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው፣ የሃሰተኛ ነቢያቱን ጸሎት የሚመልስ ማንም አልነበረም፡፡ "ድምጽ" የሚለው ቃል የሚናገርን ክፍል ይወክላል፡፡ "ነገር ግን በዓል አንዳች አልመለሰም ወይም አንዳች አላደረገም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ምናልባት እያሰበ ይሆናል" ወይም "በሃሳብ ላይ ሆኖ ሊሆን ይችላል"
ይህ ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት/ ከባድ የሆነውን ሀሳብ ሻል ባለ መንገድ መግለጫ ነው፡፡ ኤልያስ በበዓል ላይ ያለውን ንቀት በፌዝ ይገልጻል፡፡ "በመታጠቢያ ቤት ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ልትቀሰቅሱት ያስፈልጋችኋል" ወይም "ከተኛበት ልታነቁት ይገባችኋል" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"እንስሳዊ ባህሪያቸውን ማሳየታቸውን ቀጥለዋል፡፡" ነቢያቱ ብዙውን ጊዜ ያልተለመደ መንገድ ወይም ጤናማ ያልሆነ ድርጊት ይፈጽሙ ነበር፡፡ በዚህ ሁኔታ ሲጨፍሩ በዓልን ጮኸው ይጣሩ፣ እና ራሳቸውን በስለት ይቆርጡ ነበር፡፡
"የምሽት መስዋዕት ማቅረብ"
እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ደግሞም ለሀሰተኛ ነቢያት ጸሎት ምላሽ የሚሰጥ አለመኖሩን ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "ነገር ግን በዓል አንዳች ነገር አልተናገረም ወይም አላደረገም ወይም ትኩረት እንኳን ሊሰጣቸው አልቻለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በ1 ነገሥት 18፡26 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"12 ድንጋዮች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም"ለክብር እና እውቅና ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ያህዌን ለማክበር" ወይም 2) "በያህዌ ስልጣን፡፡" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ትንሽ የተቆፈረ የውሃ መሄጃ
ሴየ ወደ 7.7 ሊትር መጠን አለው፡፡ "ወደ 15 ኪሎ እህል የሚይዝ" (መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ወቅት የመጠን መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ዐረፍተ ነገር "በመሰዊያው ላይ" የሚለው እንጨቱን ያስቀመጠበትን ስፍራ ያሳያል፡፡ "እንጨቱን ለማንደድ በመሰዊያው ላይ ረበረበው/አደረገው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው (ኢሊፕሲስ/የተተወ ወይም የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
"4 ገንቦ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በ 1 ነገሥት 18፡30 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመለከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ውስጥ አስፈላጊ እና ጥቅም የሚሰጥ ጊዜን ለማመልከት ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህን የሚገልጽበት መንገድ ካለው እዚህ ስፍራ ልትጠቀሙበት ትችላላችሁ፡፡
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚለው የሚያመለክተው ያዕቆብን ነው፡፡ እግዚአብሔር የያዕቆብን ስም (በዘፍጥረት 32፡28) ወደ እስራኤል ቀይሮ የያዕቆብን ትውልዶች "እስራኤል" ሲል ጠርቷል፡፡
ይህ በዐድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ይህ ህዝብ ዛሬ እንዲታወቅ አድርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የተደገመው ኤልያስ ወደ ያህዌ የሚያሰማውን ልመና ለማጉላት ነው፡፡
የሰዎች "ልብ" ለህዝቡ ታማኝነት እና ወዳጅነት ሜቶኖሚ/ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ዳግም ለአንተ ታማኝ እንዲሆኑ አድርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የያህዌ እሳት ከላይ ወረደ"
አሳቱ የተነጻጸረው የተጠማ ሰው ውሃ ከመጠጣቱ ጋር ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሀረጉ የተደጋገመው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡
"የሀይለኛ ዝናብ እንደሚመጣ ድምጽ ተሰማ"
ይህ ለጸሎት የሆነ አቀማመጥን ይገልጻል፡፡
"ሰባት" የሚለው ቃል በቁጥር "7" ሊጻፍ ይችላል፡፡ "7 ጊዜያት" እንደሚለው፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ከርቀት፣ የሰው እጅ የሚያህል ደመና ላይታይ ይችላል፡፡
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ውስጥ አዲስ ደረጃ የሚያሳይ ድርጊት መጀመሩን ለማመልከት ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህን የሚገልጽበት መንገድ ካለው እዚህ ስፍራ ልትጠቀሙበት ትችላላችሁ፡፡
እዚህ ስፍራ "እጅ" ለጥንካሬ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "ያህዌ ለኤልያስ ሀይሉን ሰጠው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልያስ ረጅሙን ልብሱን በወገቡ ዙሪያ ጠበቅ አድርጎ በማሰር እንደ ልቡ እንዲሮጥ እገሮቹን ነጻ አደረገ፡፡
ይህ እንደ ጥብቅ መሃላ የሚያገለግል ንጽጽር ነው፡፡ "አማልዕክት አኔን ይግደሉኝ ከዚያም የከፋ ክፉ ነገሮችን ያድርሱብኝ"
"አንተ እነዚያን ነቢያት እንደ ገደልክ እኔም አንተን ካልገደልኩ"
"እርሱ ተነስቶ ቆመ"
"ራሱ" የሚለው ቃል የዋለው እርሱ ብቻውን እንደሆነ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "ለብቻው ብዙ ቀናት ተጓዘ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ደጋጋሚ ተውላጠ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"የመጥረጊያ ዛፍ" በበረሃ የሚበቅል ተክል ነው፡፡ (የማይታወቀውን መተረጎም የሚለውን ይመልከቱ)
"ይሞት ዘንድ ጸለየ"
"ያህዌ ሆይ፣ እነዚህ ችግሮች እጅግ በዙብኝ"
ይህ በዐድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በጋለ ድንጋይ/ፍም ላይ አንድ ሰው የጋገረው ዳቦ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"በመያዣ/ማጠራቀሚያ ውስጥ የሚገኝ ውሃ"
"ለአንተ እጅግ አስቸጋሪ ይሆናል፡፡"
"ያ ምግብ 40 ቀን እና 40 ምሽት ለመጓዝ ሀይል ሰጠው" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እዚያ" የሚለው ቃል የኬብሮንን ተራራ ያመለክታል፡፡ ዋሻ በተራራ አጠገብ የሚገኝ ወደ ተፈጥሮ ክፍሎች ወይም ከመሬት በታች ወደሚገኝ ክፍል የሚመራ ክፍት ስፍራ ነው፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር የዋለው ከእግዚአብሔር ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 6፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ለእርሱ መልዕክት ሰጠው" እንዲህም አለው፣ 'ምን" ወይም "ያህዌ ለእርሱ ይህ መልዕክት ሰጠው፡ 'ምን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ኤልያስን ለመገሰጽ እና ግዴታውን ሊያስታውሰው ነው፡፡ "ኤልያስ ሆይ፣ መገኘት ያለብህ እዚህ ስፍራ አይደለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ" የሚለው ቃል የተደጋገመው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ከእኔ በፊት" የሚለው ከአንድ ሰው ፊት ለመቆም ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "እኔ ባለሁበት በተራራው ላይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ፊቱን በመጎናጸፊያው ሸፈነ፡፡" መጎናጸፊያ ትልቅ ካባ፣ መላ ሰውነትን የሚሸፍን ጨርቅ ነው፡፡
"ከዚያም ድምጽ ሰማ"
ይህ ክፍል በ1 ነገሥት 19፡9-10 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"እኔ" የሚለው ቃል የተደጋገመው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡
"በአንተ ምትክ ነቢያት
ይህ ሀረግ የዋለው ኤልያስ ያህዌ ያደርግ ዘንድ ያዘዘውን ሲያደርግ የሚሆነውን ነገር ለማስተዋወቅ ነው፡፡ "የሚሆነው
"ሰይፍ" በጦርነት ለሚገደሉ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "አዛኤል በሰይፍ ያልገደላቸውን ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እኔ" እና "እኔ ራሴ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ያህዌን ነው፡፡ "ከሞት አድናለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ደጋጋሚ ተውላጠ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
"7,000 ሰዎች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"ወደ ታች ማጎንበስ/መንበርከክ" እና "መሳም" ሰዎች ጣኦቶችን ለማምለክ ለሚያደርጓቸው ድርጊቶች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ናቸው፡፡ ድርጊቶቹ የተጣመሩት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "ለበዓል ያልሰገዱ እና በዓልን ያልሳሙ" ወይም "በዓልን ያላመለኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"12 ጥማድ በሬዎች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ ራሱ" የሚለው ቃል ኤልሳ በመጨረሻው ጥማድ ያርስ እንደነበር ያመለክታል፤ የተቀሩት ሰዎች በሌሎች አስራ አንዱ ጥማዶች ያርሱ ነበር፡፡ (ደጋጋሚ ተውላጠ ስም እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኤልሳን ነው፡፡
ኤልሳ የበሰለውን ስጋ ለከተማው ሰዎች ሰጣቸው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"32 አነስተኛ ንጉሦች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"አነስተኛ የህዝብ ቁጥር የሚገዙ ንጉሦች"
ይህ ስምምነትን የሚገልጽ ፈሊጥ ነው፡፡ "ከአንተ ጋር እስማማለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ነገ ልክ በዛሬው ሰዓት"
እዚህ ስፍራ "ዐይኖች" የሚለው የሚወክለው ትኩረት ሰትተው አንዳች ነገር የሚመለከቱ እና ያንን የሚገልጹ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ "እነርሱን ደስ የሚያሰኘውን ነገር በሙሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"የአገሪቱ" የሚለው የሚወክለው በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ሁሉ ነው፡፡ "የእስራኤል ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ልብ በሉ" የሚለው በጥንቃቄ ምልከታ ለማድረግ ፈሊጥ ነው፡፡ "የቅርብ ትኩረት ስጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈለጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ለጠየቀው ስምምነቴን ገልጫለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ አሉታ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በትልቅ ትኩረት የተሰጠ መሃላ ነው፡፡ ይህ በ 1 ነገሥት 19፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ቤን ሀዳድ የእርሱ ሰራዊት በሰማርያ የሚገኘውን ነገር ሁሉ እንደሚያጠፋ እያስፈራራ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምክር ለመስጠት የሚውል ገለጻ ነው፡፡ "የጦርነት ልብስ መታጠቅ" ለጦርነት ዝግጁ ለመሆን ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "ቤን ሀዳድን እንዲህ በሉት፣ ‘ገና ያልተዋጋኸውን ጦርነት በድል እንደተወጣ ሰው አትኩራራ፡፡'" (ምሳሌያዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"እነሆ" የሚለው በታሪኩ ውስጥ አዲስ ሰው በድንገት ብቅ እንደሚል ያነቃናል፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህን የሚገልጽበት መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡
ያህዌ ይህን ጥያቄ የሚጠይቀው የቤን ሀዳድን ሰራዊት መጠን እና ጥንካሬ አጉልቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "ይህንን ታላቅ ሰራዊት ተመልከቱ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እነሆ" የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚሆነው አስደናቂ መረጃ ትኩረት እንደንሰጥ ያነቃናል፡፡
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል ሀይልን ያመለክታል፡፡ "በዚያ ሰራዊት ላይ ድል እሰጣችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
አክዓብ ‘ይህን ታደርጋለህን' የሚለውን ቃል ትቶታል፡፡ "ይህን በማን ታደርጋለህ?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኢሊፕሲስ/የተተወ ወይም የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
"አክዓብ ወጣት መኮንኖችን ሰበሰበ"
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ተጣምረው የቀረቡት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"7,000" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው የሚያመለክተው የእስራኤል ወታደርችን ነው፡፡
ይህ በ1 ነገሥት 20፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ቤን ሀዳድ የላካቸው ቃፊሮች መረጃ ሰጡት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ስካውት/ቃፊር" ስለ ጠላት ሰራዊት መረጃ የሚሰበስብ ወታደር ነው፡፡
ቤን ሀዳድ ለወታደሮቹ እንሚናገር ግልጽ ነው፡፡ "ቤን ሀዳድ ለወታደሮቹ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኢሊፕሲስ/የተተወ ወይም የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" እና "የእነርሱ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት የስስራኤልን ሰራዊት ነው
"የእስራኤል ሰራዊት…ወጣቶቹን እስራኤላውያን መኮንኖች ተከተለ"
"እስራኤል" ለመላው የእስራኤል አገር ወታደሮች ሴኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ "የእስራኤል ሰራዊት ወንዶች ሁሉ እነርሱን ተከተለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"ንጉሡ" እርሱን ለሚያገለግሉ ወታደሮች እና ለንጉሡ ሴኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ "የእስራኤል ንጉሥ እና የእርሱ ወታደሮች ወጥተው ጥቃት አደረሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"ራስህን" የሚለው የሚወክለው በሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የንጉሡን ሰራዊት ነው፡፡ "ሀይልህን አጠናክር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የተጣመሩት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "መወሰን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "በቀጣዩ አመነት ፀደይ ወቅት" ወይም 2) "በሚመጣው አመት በዚህን ጊዜ፡፡"
"እኛ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው አገልጋዮችን፣ ንጉሡን፣ እና ጠቅላላውን ሰራዊቱን በአንድ ላይ ነው፡፡ (ሁሉንም አካታች የሆነ "እኛ" የሚለውን ይመልከቱ)
"ወታደሮችህን የሚመሩትን ሰላሳ ሁለቱን ንጉሦች በሙሉ ማስወገድ አለብህ"
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች አንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"እስራኤል" የሚለው የሚወክለው የእስራኤልን ሰራዊት ነው፡፡ "ከእስራኤል ሰራዊት ጋር መዋጋት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዐድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የእስራኤል ሰራዊትም ደግሞ በአንድነት ተሰበሰበ፣ አዛዦችም ለጦርነት የሚያስፈልጋቸውን ትጥቅ ሰጧቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተነጻጻሪ ዘይቤ የእስራኤልን ሰራዊት ከሁለት ትንንሽ የፍየሎች መንጋ ጋር ያነጻጽራል፡፡ "የእስራኤላውያን ሰራዊት እንደ ሁለት የፍየሎች መንጋ ትንሽ እና ደካማ መስሎ ታየ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የነቢይ ሌላው መጠሪያ ነው፡፡ "ነቢይ" እንደሚለው
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚያመለክተው ሀይልን ነው፡፡ "በዚህ ታላቅ ሰራዊት ላይ ለአንተ ድል እሰጥሃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"7 ቀናት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"አንድ መቶ ሺህ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"እግረኛ" በእግሩ የሚጓዝ ወታደር ነው፡፡
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"27,000" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እነርሱ የሚናገሩነትን ያጎላል፡፡ "አድምጠን" ወይም "የምንነግርህን ትኩረት ሰጥተህ ስማ"
ይህ መማረክ ምልክት ነው
አክአብ ይህን ጥያቄ ያነሳው መደነቁን ለመግለጽ ነው፡፡ "እርሱ እሰከ አሁን በህይወት በመኖሩ ተደንቄያለሁ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ወንድሜ/የእኔ ወንድም" መልካም ወዳጅ ለሆነ ሰው ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ "እርሱ ለእኔ ልክ እንደ ወንድም ነው" ወይም "እርሱ ልክ እንደ ቤተሰብ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አሁን" የሚለው ቃል "በዚህ ጊዜ" ማለት አይደለም፤ ነገር ግን ቀጥሎ ለሚሆነው ጠቃሚ ነጥብ ትኩረትን ለመሳብ የዋለ ነው፡፡
"ምልክት" ትርጉም ለሚሰጥ ድርጊት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ/ ነው፡፡ "ከአክዓብ ዘንድ ለሆነ፣ አክዓብ ምህረት ለመስጠት መፈለጉን ለሚያሳይ ማናቸውም ድርጊት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ከነቢያት ወገን መሃል አንዱ"
"ከያህዌ ዘንድ የሆነ መልዕክት" ወይም "የያህዌ መልዕክት"
ነቢዩ ራሱን በሶስተኛ መደብ መግለጹ ለንጉሡ ላለው ክብር ምልክት ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "የጦርነቱ ግለት" እጅግ ከባድ እና ከባድ የሆነውን ውጊያ የሚገልጽ ፈሊጥ ነው፡፡ "ጦርነቱ በጣም በበረታበት ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ በእረሱ ስፍራ ትሞታለህ"
ታላንት/መክሊት ወደ 33 ኪሎግራም የሚጠጋ የክብደት መለኪያ ነው፡፡ "33 ኪሎግራም ብር" (መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ወቅት የክብደት መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም መሯሯጥን እና በስራ መያዝን የሚወክል ፈሊጥ ነው፡፡ "ሌሎች ነገሮችን ማድረግ" ወይም "ይህንን እና ያንን ማድረግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" ለሀይል ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "መልቀቅ" ወይም "ህይወትን ማዳን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የአንተ ህዝብ በእርሱ ህዝብ ቦታ ይሆናል "አንተ በእርሱ ምትክ ትሞታለህ፣ ደግሞም ህዝብህ በእርሱ ህዝብ ምትክ ይሞታል"
ይህ ሀረግ የታሪኩን አዲስ ክፍል ጅማሬ ያመለክታል፣ ደግሞም እነዚህ ትዕይንቶች ቆይቶ እንደሚፈጸሙ ያመለክታል፤ ናቡቴ የወይን እርሻውን ቆይቶ እንደሚወስድ አስተውሉ፡፡ የእናንተ ቋንቋ የታሪኩን አዲስ ክፍል ጅማሬ የሚያመለክትበት መንገድ ካለው እዚህ ስፍራ ያንን መጠቀም ትችላላችሁ፡፡ "ከጥቂት ጊዜ በኋላ የሆነው ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከኢዝራኤል የሆነው ሰው ስም ነው፡፡ (ስሞቸ እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰማርያ" የእስራኤል መንግሥት ዋና ከተማ የነበረች ስትሆን እዚህ ስፍራ መላውን አገር ትወክላለች፡፡ "የእስራኤል ንጉሥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ቀጣዩ ነገር እንደማይሆን ትኩረት የሚሰጥ መሃላ ነው፡፡ "ያህዌ ይህንን ባለመፍቀዱ ምክንያት፣ እኔ በፍጹም ይህን አልሰጥህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
አባቶቹ ቋሚ ሀብት አድርገው የወረሱት ምድር የተገለጸው ውርሰ ርስት ተደርጎ ነው፡፡ "አባቶቼ ርስት አድርገው የተቀበሉትን መሬት ለአንተ መስጠት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚያመለክተው የሰውን ጠቅላላ ማንነት እና ስሜት ነው፡፡ "ለምን እንዲህ እጅግ አዘንክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልዛቤል ይህንን አሉታዊ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመችው አክዓብን ለመገሰጽ ነው፡፡ ይህ በአዎንታዊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ እስካሁን እስራኤልን እየገዛህ ነው!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚያመለክተው የሰውን ጠቅላላ ማንነት እና ስሜት ነው፡፡ "ደስተኛ ሁን" ወይም "ተበረታታ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) በደብዳቤው ላይ የአክዓብን ስም ጻፈች፡፡ "ደብዳቤ ጽፋ በአክዓብ ስም ፈረመችበት" ወይም 2) "ስም" የሚለው ቃል ለስልጣን ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "በአክአብ ስም ደብዳቤ ጻፈች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ባለጸጋ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ባለጸጋ ሰዎችን ነው፡፡ "ከናቡቴ ጋር የሚኖሩ ባለጸጋ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ናቡቴን በክብር ስፍራ ማስቀመጥ የሚለው የተገለጸው፤ በዚያ ከነበሩ ሰዎች በላይ ከፍ ብሎ እንደ ተቀመጠ ተደርጎ ነው፡፡ "ናቡቴን በህዝቡ መሃል ከፍ ባለ ስፍራ አስቀምጡት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱን ወንጅሉት/በሀሰት ክሰሱት"
"ባለጸጋ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሃብታም ሰዎችን ነው፡፡ "በናቡቴ ከተማ የሚኖሩ ባለጸጋ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በደብዳቤዎቹ ውስጥ እንደጻፈችው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ናቡቴን በክብር ስፍራ ማስቀመጥ የሚለው የተገለጸው፤ በዚያ ከነበሩ ሰዎች በላይ ከፍ ብሎ እንደ ተቀመጠ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ ሀሳብ በ1 ነገሥት 21፡9 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ናቡቴን በሰዎች መሃል በክብር ስፍራ አስቀምጡት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ከናቡቴ ፊት ለፊት ተቀመጡ"
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የከተማዋን ሰዎች ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኛ ናቡቴን በድንጋይ ወገርነው፣ እርሱም ሞተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች ናቡቴን በድንጋይ ወገሩት፣ እርሱም ሞተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የኤልዛቤልን ሀሳብ መፈጸም ያጎላሉ፡፡ "ናቡቴ ሞቷል!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ፈሊጥ ትርጉም ያህዌ ተናገረ ወይም መልዕክት ላከ ማለት ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 6፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ተናገረ" ወይም "ያህዌ ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው አክዓብን ለመገሰጽ ነው፡፡ "ናቡቴን ገደላችሁት ደግሞም የወይን እርሻውን ሰረቃችሁት!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የተደገመው ትኩረት ለመስጠት ነው
አክዓብ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው በኤልያስ ላይ ያለውን ቁጣ ለመግለጽ ነው፡፡ ይህም ኤልያስ አክዓብን "ማግኘቱ" ሊያመላክት የሚችለው ኤልያስ የአክዓብን ድርጊቶች ማወቁን እንጂ በአካል እርሱን ማግኘቱን አይደለም፡፡ "ጠላቴ ሆይ፣ አንተ እኔን አገኘኸኝ!" ወይም "ጠላቴ ሆይ፣ እኔ ያደረግኩትን ደረስክበት!" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ክፉ የሆነን ነገር ለማድረግ ራሱን አሳልፎ የሰጠ ሰው፣ ራሱን ለክፉ አሳልፎ እንደሸጠ ተደርጎ ይገለጻል፡፡ "ክፉ የሆነውን ነገር ለማድረግ ራስህን አሳልፈህ ሰጥተሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ተመልከት" ወይም "አድምጥ" ወይም "ቀጥሎ ለምነግርህ ትኩረት ስጥ"
ያህዌ የአክዓብን ቤተሰብ እንደሚያጠፋ እና ትውልድ እንዳይኖረው እንደሚያደርግ የገለጸው እሳት እንጨትን እንደሚበላ እንደዚሁም አንድ ሰው የዛፍን ቅርንጫፍ በሙሉ እንደሚቆርጥ አድርጎ ነው፡፡ "በእስራኤል የአንተን ወንድ ልጆች ሁሉ ባሪያም ሆነ ነጻ ሰው ሳላስቀር አጠፋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እንደዚሁም እንደ ባኦስ ቤተሰብ አደርግሃለሁ ያህዌ የአክዓብን ቤተሰብ፣ የኢዮርብዓምን እና የባኦስን ቤተሰብ እንዳጠፋቸው ያጠፋል፡፡
"የአክዓብ ቤተሰብ የሆነ ሁሉ"
ክፉ የሆነን ነገር ለማድረግ ራሱን አሳልፎ የሰጠ ሰው፣ ራሱን ለክፉ አሳልፎ እንደሸጠ ተደርጎ ይገለጻል፡፡ ይህ ሀሳብ በ1 ነገሥት 21፡20 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ክፉ የሆነን ነገር ለማድረግ ራሱን አሳልፎ የሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በ…እይታ" የሚለው ሀረግ የሚያመለክው አስተያየት ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 11፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ክፉ ብሎ የሚቆጥረውን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚያመለክተው መላውን የእስራኤል አስራ ሁለት ነገዶች እነጂ ሰሜናዊውን ግዛት ብቻ አይደለም፡፡ "ከእስራኤል ህዝብ መገኘት ያስወገዳቸው" ወይም "ከእስራኤል ህዝብ ምድር ፊት ያስወጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ፈሊጥ ትርጉም ያህዌ ተናገረ ወይም መልዕክት ላከ ማለት ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 6፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ተናገረ" ወይም "ያህዌ ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ ያዋለው የአክዓብ መጸጸት እውነተኛ እንደሆነ ለኤልያስ ለማሳየት ነው፡፡ "አክዓብ ራሱን እንዴት በእኔ ፊት ትሁት እንዳደረገ ተመልክቻለሁ፡፡" ወይም "አክዓብ እንዴት በእኔ ፊት ትሁት እንዳደረገ ተመልከት፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"በእርሱ የህይወት ዘመን… በልጁ የህይወት ዘመን"
"3 አመታት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ውስጥ አዲስ ደረጃ የሚያሳይ ድርጊት መጀመሩን ለማመልከት ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህን የሚገልጽበት መንገድ ካለው እዚህ ስፍራ ልትጠቀሙበት ትችላላችሁ፡፡
አክዓብ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው እስከ አሁን ሬማት ገለዓድን መልሰው መያዝ እንደመበረባቸው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "ሬማት ገለዓድ የእኛ ናት፣ ነገር ግን እኛ ከአራም ንጉሥ መልሰን ልንወስዳት ምንም ነገር አላደረግንም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል ሀይልን ያመለክታል፡፡ "ከአራም ንጉሥ ቁጥጥር ስር ነጻ ልናወጣት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮሳፍጥ ለአክዓብ፣ የእርሱ ሰዎች እና የእርሱ ፈረሶች የአክዓብም መሆናቸውን ይነግረዋል፤ ይህም ማለት አክዓብ ደስ እንዳሰኘው ሊያዝባቸው ይቻላል ማለት ነው፡፡ "እኔ፣ የእኔ ወታደሮች፣ እንደዚሁም ፈረሶቼ አንተ በወደድከው መንገድ ልትተቀምባቸው የምትችላቸው የአንተም ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"400 ወንዶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል ሀይልን ያመለክታል፡፡ "ጌታ ንጉሡ ሬማት ገለዓድን እንዲማርካት ይፈቅድ እንደሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮሳፍጥ አክዓብን በሶስተኛ መደብ የሚጠቅሰው ለእርሱ ክብርን ለማሳየት ነው፡፡ "ያንን ማለት የለብህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለራሱ የብረት ቀንዶች አሰራ"
የነቢያቱ ድርጊቶች አክዓብ አረማውያንን የሚያሸንፍበትን መንገድ የሚገልጽ ትምዕርታዊ/ ምልክታዊ ድርጊቶች ናቸው፡፡ የአክዓብ ሰራዊት በሬ ሌላውን እንስሳ እንደሚያጠቃው በታላቅ ጥንካሬ አሸናፊ ይሆናል፡፡ (ትምዕርታው/ምልክታዊ ድርጊት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የጠላትን ሰራዊት መደምሰስ የተገለጸው እነርሱን እንደመፍጀት ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በዐድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፤ "አንተ እስክትፈጃቸው ድረስ" ወይም "አንተ እስክትደመስሳቸው ድረስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል ሀይልን ያመለክታል፡፡ "ንጉሡ እንዲማርካት/እንዲይዛት ፈቅዷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አድምጥ" ወይም "ቀጥሎ ለምነግርህ ትኩረት ስጥ"
ነቢያቱ በሙሉ አንድ አይነት ነገር መናገራቸው የተገለጸው በአንድ ሰው አፍ እንደተናገሩ ተደርጎ ነው፡፡ "ሁሉም ነቢያት ተመሳሳይ የሆነ መልካም ነገሮችን ለንጉሡ አወጁ/ተናገሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው የሚያመለክተው "የነቢያቱን ቃል ነው፡፡" "አንተም የምትናገረው እነርሱ ከተናገሩት ጋር የተስማማ ይሁን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኛ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው አክዓብን፣ ኢዮሳፍጥን፣ እና የእነርሱን ሰራዊት ሲሆን ሚክያስን አይጨምርም፡፡ (አካታች እና የማያካትት "እኛ" የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል ሀይልን ያመለክታል፡፡ "ንጉሡ እንዲማርካት/እንዲይዛት ፈቅዷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
አክዓብ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው ከጭንቀት የተነሳ ሚክያስን ለመገሰጽ ነው፡፡ "በያህዌ ስም… ብዙ ጊዜ ጠየቅሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ስልጣንን ነው፡፡ "እንደ ያህዌ ተወካይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መላው እስራኤል" የሚለው የእስራኤልን ሰራዊት ያመለክታል፡፡ "መላውን የእስራኤል ሰራዊት እመለከታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
የህዝቡ ሰራዊት የተነጻጸሩት የሚመራቸው ማንም ከሌላቸው በጎች ጋር ነው፣ ምክንያቱም እረኛቸው፣ ንጉሡ ሞቷል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ንጉሡን የሚገልጸው እረኛ እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ እረኛ በጎቹን ለመጠበቅ እና ለመንከባከብ ሃላፊነት እንዳለበት ሁሉ፣ ንጉሡም ህዝቡን የመምራት እና የመጠበቅ ሀላፊነት አለበት፡፡"እነዚህ ሰዎች ከእንግዲህ መሪ አይኖራቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አክዓብ ይህንን ጥያቄ ያነሳው ስለ ሚክያስ የተናገረው ነገር እውነት መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "ጥፋትን ብቻ እንደሚናገር…አልነገርኩህም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የአክዓብ በጦርነት ውስጥ መሞት የተገለጸው እንደሚወድቅ ተደርጎ ነው፡፡ "በሬማት ገለዓድ ይሞታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ)
"አንዱ…ደግሞም ሌላው" የሚለው የሚያመለክተው በቀደመው ቁጥር ለቀረበው ለያህዌ ጥያቄ ከሰማያት ጭፍሮች ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ መላዕክት የሚሰጡትን ምላሽ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "መንፈስ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የነቢያትን ዝንባሌ ሲሆን "አፋቸው" የሚለው የሚወክለው እነርሱ የሚናገሩትን ነው፡፡ "የእርሱ ነቢያት ሁሉ ሀሰት እንዲናገሩ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አድምጥ" ወይም "ቀጥሎ ለምነግርህ ትኩረት ስጥ"
"ለጥያቄህ መልሱን ታውቃለህ፡፡" የሴዴቅያስ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ቢተረጎም፣ ይህ ሀረግ በስውር ያለውን መረጃ ለማቅረብ ይተረጎማል፡፡ "የያህዌ መንፈስ ለእኔ እንደተናገረ ታውቃለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዴቅያስ ይህንን ምጸታዊ ጥያቄ የጠየቀው ሚክያስን ለመስደብ እና ለመገሰጽ ነው፡፡ "የያህዌ መንፈስ እኔን አልፎ አንተን የሚናገርህ አይምሰልህ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"አድምጥ" ወይም "ቀጥሎ ለምነግርህ ትኩረት ስጥ"
"ለጥያቄህ መልሱን ታውቃለህ፡፡" የሴዴቅያስ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ቢተረጎም፣ ይህ ሀረግ በስውር ያለውን መረጃ ለማቅረብ ይተረጎማል፡፡ "የያህዌ መንፈስ ለእኔ እንደተናገረ ታውቃለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ንጉሦቹ በሰራዊታቸው ታጅበው ራሳቸውን ይወክላሉ፡፡ "አክአብ፣ የእስራኤል ንጉሥ፣ እና ኢዮሣፍት፣ የይሁዳ ንጉሥ ሰራዊታቸውን መሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት የተለመደ ገጽታን ለውጦ ላለመታወቅ መሞከር ነው፡፡
"32 አዛዦች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"ብርቱ ያልሆኑ" እና "ብርቱ ወታደሮች" የሚለውን ሁለቱንም መጥቀሱ ንጉሡ መላውን ወታደር ማለቱ ነው፡፡ "የትኞቹንም ወታደሮች አታጥቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜሪዝም/ደካር እስከ ዳር/ከጽንፍ ጽንፍ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ውስጥ አዲስ ደረጃ የሚያሳይ ድርጊት መጀመሩን ለማመልከት ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህን የሚገልጽበት መንገድ ካለው እዚህ ስፍራ ልትጠቀሙበት ትችላላችሁ፡፡
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) አክዓብ መሆኑን ሳያውቅ ወደ አንድ ወታደር ዒላማ አድርጎ አነጣጠረ ወይም 2) ቀስቱን ያነጣጠረው በአይምሮው ልዩ ዒላማ ሳይኖር ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ንጉሡን በሰረገላው ላይ ደግፎት ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጩኸት" የሚወክለው ይጮሁ የነበሩ ወታደሮችን ነው፡፡ "ወታደሮቹ መጮህ ጀመሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትረጉም አላቸው፣ የተጣመሩት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ወታደሮቹ በድኑን ወደ ሰማርያ አመጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰዎች ቀበሩት"
እዚህ ስፍራ "የያህዌ ቃል" የሚወክለው ራሱን ያህዌን ነው፡፡ "ያህዌ እንደተናገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፤ ደግሞም መልሱ አዎንታዊ እንደሆነ መገመት ይቻላል፡፡ ጥያቄው ቃለ ምልልሳዊ ሲሆን ያገለገለውም ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 15፡31 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እነዚህ ታሪኮች የእስራኤል ነገሥታት የፈጸሟቸው ድርጊቶች በተጻፉባቸው መጽሐፍት ውስጥ ተጽፈዋል፡፡" ወይም "በእስራኤል ንጉሦች ተግባራት መጽሐፍት ውስጥ ልታነቧቸው ትችላላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
የአክዓብ መሞት የተገለጸው እንደተኛ ተደርጎ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ መተኛት ሞትን የሚወክል ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት/ ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 2፡10 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ)
"የ35 አመት ሰው" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"25 አመታት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የአንድ ሰው ባሕሪይ የሚገለጸው ያ ሰው በመንገድ ላይ እየሄደ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ "አባቱ አሳ፣ ያደረገውን ተመሳሳይ ነገር አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዐይኖች" የሚወክለው ማየትን ሲሆን የያህዌ ሃሳብ የተነገረው እርሱ ማየት እንደሚችል ተደርጎ ነው፡፡ "ያህዌ ትክክል ነው ብሎ የሚቀበለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዐድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እርሱ ከፍ ያሉትን ስፍራዎች አላጠፋቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፤ ደግሞም መልሱ አዎንታዊ እንደሆነ መገመት ይቻላል፡፡ ጥያቄው ቃለ ምልልሳዊ ሲሆን ያገለገለውም ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 14፡29 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እነዚህ ታሪኮች የይሁዳ ነገሥታት የፈጸሟቸው ድርጊቶች በተጻፉባቸው መጽሐፍት ውስጥ ተጽፈዋል፡፡" ወይም "በይሁዳ ንጉሦች ተግባራት መጽሐፍት ውስጥ ልታነቧቸው ትችላላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "መርከቦቹ ተሰብረው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
የኢዮሣፍት መሞት የተገለጸው እንደተኛ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 2፡10 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሞተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች እርሱን ቀበሩት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለ2 አመታተት ገዛ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የያህዌ እይታ የሚነገረው ያህዌ ያንን ነገር እንዳየው ተደርጎ ነው፡፡ "ያህዌ ክፉ ብሎ የሚቆጥረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የአንድ ሰው ባሕሪይ የሚገለጸው ያ ሰው በመንገድ ላይ እየሄደ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ "አባቱ፣ እናቱ፣ እና የናባጥ ልጅ በኢዮርብዓም ያደረጉትን ተመሳሳይ ነገር አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግሥት የመረቱትን አስሩን ሰሜናዊ ነገዶች ነው፡፡
"አገለገለ" እና "አመለከ" የሚሉት ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚለው ቃል የሚያመለክተው መላውን አስራ ሁለቱን የያዕቆብ ትውልድ ነገዶች ነው፡፡
‹‹በሞዓብ የሚኖር ሕዝብ ዐመፀ››
ሰገነቱ ቤተ መንግሥቱ ጣራ ላይ የተሠራ ክፍል ነው፡፡ ዐይነ ርግቡ መድረክ ወይም የመስኮት ሽፋን እንዲሆን ጌጥ ባለው ሁኔታ አንዱ በሌላው ላይ እንዲሻገር ተደርጐ ከቀጫጭን እንጨት ጣውላዎች ተሠራ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቤተ መንግሥቱ ጣራ ላይ ባለው ክፍል ዙሪያ የተሠሩ ቀጫጭን የእንጨት ጣውላዎች››
(ስሞችን እንዴት እንደምትተረጉም ተመልከት)
ይህ ብሉይ ኪዳን ውስጥ ለሕዝቡ የተገለጠ የእግዚአብሔር ስም ነው፡፡ ይህን እንዴት እንደምትተረጉመው ስለ ያህዌ ከትርጒም ቃል ገጽ ተመልከት፡፡
ይህ የሚያመለክተው በቴስቢ ከተማ የሚኖር ሰውን ነው፡፡
ይህ ብዔል ዜቡልን በመጠየቃቸው እንደ ተግሣጽ የቀረበ ጥያቄ ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ የእስራኤልን አምላክ በሚገባ ያውቁ ስለ ነበር እንዲህ መሆኑ ስላቅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንት ሞኞች! እስራኤል ውስጥ አምላክ መኖሩን በሚገባ ታውቃላችሁ፤ ይሁን እንጂ፣ ያንን እንደማያውቅ ሰው የአቃሮንን አምላክ ብዔል ዜቡልን ለመጠየቅ ሰዎች ልካችኃል!››
‹‹ለመጠየቅ›› የሚለው ቃል አንድን ጉዳይ አስመልክቶ የሌላውን ሰው ሐሳብ ወይም አስተያየት መጠየቅ ማለት ነው፡፡
ይህ ያህዌ ለንጉሥ አካዝያስ የላከው መልእክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ለንጉሥ አካዝያስ እንዲህ ይላል››
ከኤልያስ ጋር ከተገናኙ በኃላ መልእክተኞቹ ወደ አቃሮን ሳይሄዱ ወደ ንጉሡ ተመልሰዋል፡፡
ጥያቄው የቀረበው ብዔል ዜቡልን ለመጠየቅ በማሰቡ እንደ ተግሣጽ ነው፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር ማድረግ ይቻላል፡፡ የእስራኤልን አምላክ በሚገባ ያውቁ ስለ ነበር እንዲህ ማድረጋቸው ስላቅ ነው፡፡ 2 ነገሥት 3፥3 ላይ ያለውን ጥያቄ እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ሞኝ በእስራኤል አምላክ መኖሩን በሚገባ ታውቃለህ፤ የአቃሮንን አምላክ ብዔል ዜቡልን ለመጠየቅ ሰዎች የላክኸው ግን ይህን እንደማያውቅ ሰው ነው!››
ንጉሥ አካዝያስ በተጐዳ ጊዜ ዐልጋ ላይ ተኝቶ ነበር፡፡ ከእንግዲህ እንደማይድንና ከተኛበት ዐልጋ እንደማይነሣ ያህዌ ተናገረ 2 ነገሥት 3፥4 ላይ ያለውን ዐረፍተ ነገር እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ከእንግዲህ አትድንም፤ ከተኛህበትም ዐልጋ አትነሣም››
የዚህ ትርጒም፣ 1) ጠጉሩ ልበስ የሆነለት እስኪመስል ድረስ ጠጉራም ነበር ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ጠጉራም ነበር፡፡›› ወይም 2) ‹‹ልብሶቹ ከጠጉር የተሠሩ ነበሩ››
ኤልያስን ወደ እርሱ እንዲያመጣ ንጉሡ የአምሳ ወታደሮች መሪ ላከ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዚያም ንጉሡ ኤልያስን እንዲይዙት የአምሳ አለቃውን ከአምሳ ወታደሮች ጋር ላከ››
‹‹50 ወታደሮች ተመልከት››
አምሳ አለቃው ኤልያስን የእግዚአብሔር ሰው ብሎታል፤ ይሁን እንጂ፣ አምሳ አለቃውና ንጉሡ ለኤልያስ ተገቢውን ክብር አልሰጡትም ኤልያስ እንዲህ ያለው እሳት ከሰማይ እንድትወርድ ኤልያስ በእርግጥ የእግዚአብሔር ሰው እንደ ሆነና ክብርም እንደሚገባው ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ የእግዚአብሔር ሰው ስለሆንሁ እሳት ከሰማይ ትውረድ…›› ወይም፣ ‹‹አንተ እንዳልኸው እኔ የእግዚአብሔር ሰው ከሆንሁ እሳት ከሰማይ ትውረድ…››
‹‹ከላይ ከሰማይ››
‹‹50 ወታደሮች ተመልከት››
አምሳ አለቃው ኤልያስን የእግዚአብሔር ሰው ብሎታል፤ ይሁን እንጂ፣ አምሳ አለቃውና ንጉሡ ለኤልያስ ተገቢውን ክብር አልሰጡትም፡፡ ኤልያስ እንዲህ ያለው እሳት ከሰማይ እንድትወርድና በእርግጥ የእግዚአብሔር ሰው እንደ ሆነና ክብርም እንደሚገባው ለማሳየት ነው፡፡ 2 ነገሥት 1፥10 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ የእግዚአብሔር ሰው ስለሆንሁ እሳት ከሰማይ ትውረድ…›› ወይም፣ ‹‹አንተ እንዳልኸው እኔ የእግዚአብሔር ሰው ከሆንሁ እሳት ከሰማይ ትውረድ…››
እንዲህ ማለት ከእግዚአብሔር ዘንድ እሳት መጣች ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእግዚአብሔር ዘንድ እሳት››
‹‹50 ጦረኞች›› ወይም፣ ‹‹50 ወታደሮች›› ‹‹ተመልከት››
‹‹ተማፀነው››
አምሳ አለቃው ለእርሱ ክብር ለማሳየት የእርሱ አገልጋዮች የኤልያስ አገልጋዮች መሆናቸውን ተናገረ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእኔ አምሳ ወታደሮች››
እዚህ ላይ የኤልያስ፣ ‹‹ፊት›› የሚወክለው ፍርድን ወይም መመርመርን ነው፡፡ በሕይወት እንዲኖሩ አምሳ አለቃው ኤልያስን እየለመነ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እባክህን የእኔና የእነዚህ… ነፍስ በአንተ ዘንድ የከበረች ትሁን›› ወይም ‹‹የእኔና የእነዚህ ነፍስ በፊትህ ዋጋ ታግኝ፤ እኛንም አትግደለን››
እዚህ ላይ የኤልያስ ‹‹ፊት›› የሚወክለው ፍርድን ወይም መመርመርን ነው፡፡ ለእርሱ ቸርነት እንዲያደርግና እንዳይገድለው አምሳ አለቃው እንደ ገና አልያስን እየለመነ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እባክህን ቸርነት አድርግልኝ›› ወይም፣ ‹‹እባክህን አትግደለኝ››
ጥያቄው ያቀረበው ብዔል ዜቡልን ለመጠየቅ በማሰቡ እንደ ተግሣጽ ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ ንጉሡ በእስራኤል አምላክ መኖሩን በሚገባ ያውቅ ስለ ነበር እንዲሁ ማድረጉ ስለቅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ የምትጠይቀው አምላክ በእስራኤል እንደሌለ እያሰብህ ነው!›› ወይም፣ ‹‹አንተ ሞኝ! የምትጠይቀው አምላክ በእስራኤል እንዳለ በሚገባ ታውቃለህ፤ ግን እያደረግህ ያለኸው ያንን እንደማያውቅ ነው፡፡››
ንጉሥ አካዝያስ በተጐዳ ጊዜ ዐልጋ ላይ ተኝቶ ነበር፡፡ ከእንግዲህ እንደማይድንና ከዐልጋ እንደማይነሣ ያህዌ ተናገረ፡፡ 2 ነገሥት 3፥4 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ አትድንም፤ ከተኛህበትም ዐልጋ አትነሣም››
‹‹ያህዌ ለኤልያስ እንደ ነገረውና ኤልያስ እንደ ተናገረው››
ኢዮራም በኢየሩሳሌም የነገሠው ምን ያህል ጊዜ እንደ ነበር በማሳየት ኢዮራም በእስራኤል መንገሥ የጀመረበትን ጊዜ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኢዮሳፍጥ ልጅ ኢዮራም የይሁዳ ንጉሥ በሆነ በሁለተኛው ዓመት››
ይህን በዐረፍተ ነገር ማስቀመጥ ይቻላል፤ እንደ ተሸጋሪ ግሥ ማቅረብም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእስራኤል… ተጽፈዋል›› ወይም፣ ‹‹ስለ እነዚህ ነገሮች አንድ ሰው በእስራኤል… ጽፎአል››
‹‹እንዲህ ተደረገ›› ይህ ሐረግ ታሪኩ ውስጥ ቀጥሎ የተደረገውን ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡
ዙሪያውን የሚሽከረከር ከባድ ነፋስ
‹‹ያህዌ ሕያው የመሆኑንና አንተም ሕያው የመሆንህን ያህል፡፡ እዚህ ላይ ኤልሳዕ የያህዌንና የኤልያስን ሕያውነት እርሱ ከሚናገረው ነገር እርግጠኝነት ጋር ይነጻጽራል፡፡ ይህ ጠንከር ያለ ተስፋ የሚሰጠበት ቃል ነው፡፡ ‹‹ያንን በመሐላ አረጋግጥልሃለሁ››
እነዚህ በቀጥታ የነቢያት ልጆች ሳይሆኑ፣ የነቢያት ስብስብ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የነቢያት ስብስብ››
‹‹ያህዌ ሕያው እንደ መሆኑ፣ አንተም ሕያው እንደ መሆንህ ከአንተ አልለይም፡፡›› እዚህ ላይ ኤልሳዕ የያህዌንና የኤልያስን ሕያውነት ከሚናገረው ነገር እርግጠኝነት ጋር ያነጻጽራል፡፡ ይህ ቃል ኪዳን የሚደረግበት መንገድ ነው፡፡ 2 ነገሥት 2፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአንተ እንደማልለይ እምላለሁ››
‹‹ኤልያስና ኤልሳዕ ወደ ኢያሪኮ ሲመጡ እዚያ የነበሩ የነቢያት ልጆች ኤልሳዕን እንዲህ አሉት››
እነዚህ በቀጥታ የነቢያት ልጆች ሳይሆኑ የነቢያት ስብስብ ናቸው፡፡ 2 ነገሥት 2፥3 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የነቢያት ስብስብ››
‹‹ያህዌ ሕያው እንደ መሆኑ፣ አንተም ሕያው እንደ መሆንህ ከአንተ አልለይም›› እዚህ ላይ ኤልሳዕ የያህዌንና የኤልያስን ሕያውነት ከሚናገረው ነገር እርግጠኝነት ጋር ያነጻጽራል፡፡ ይህ ቃል ኪዳን የሚደረግበት መንገድ ነው፡፡ 2 ነገሥት 2፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተገጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአንተ እንደማልለይ እምላለሁ››
‹‹ከልጆቹ 50››
እነዚህ በቀጥታ የነቢያት ልጆች ሳይሆኑ፣ የነቢያት ስብስብ ናቸው፡፡ 2 ነገሥት 2፥3 እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የነቢያት ስብስብ››
ይህ ማለት ፊታቸውን ወደ እነርሱ አድረገው ቆሙ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፊታቸውን ወደ እነርሱ አድርገው ቆመ›› ወይም፣ ‹‹እነርሱን እያዩ ቆሙ››
ከላይ የሚለበስ ልብስ
‹‹ኤልያስና ኤልሳዕ በደረቅ ምድር ወደ ማዶ እንዲሻገሩ የዮርዳኖስ ወንዝ ውሃ ለሁለት ተከፈለ››
‹‹ግራና ቀኝ›› ይህ የሚያመለክተው፣ ኤልያስ ውሃውን ከመታበት ግራና ቀኝ ያለውን ነው፡፡
‹‹እንዲህ ተደረገ››
ይህ የሚያመለክተው ዮርዳኖስን ወንዝ መሻገርን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዮርዳኖስ ወንዝ ተሻገሩ››
ይህን እንደ ተሻጋሪ ግሥ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እኔን ከአንተ ከመውሰዱ በፊት››
እዚህ ላይ የኤልያስ መንፈስ መንፈሳዊ ኃይሉን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹የአንተን መንፈሳዊ ኃይል ሁለት እጅ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እነሆ›› የሚለው ቃል ቀጥሎ ያለውን አስደናቂ ነገር በንቃት መጠበቅ እንዳለብን ያመለክታል፡፡
‹‹የእሳት›› የሚለው በእሳት መከበባቸውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእሳ የተከበበ ሠረገላና በእሳት የተከበቡ ፈረሶች››
‹‹በዐውሎ ነፋስ ወደ ሰማይ ተወሰደ፡፡›› ‹‹ዐውሎ ነፋስ›› የሚለውን ቃል 2 ነገሥት 2፥1 ስትተረጉም በተጠቀምህበት ቃል ተርጉመው፡፡
ኤልሳዕ የሚያከብረውን መሪ እየተጣራ ነው፡፡
ብዙውን ጊዜ ሰዎች ልብሳቸውን የሚቀዱት በጣም ለማዘናቸውና ለመተከዛቸው ምልክት እንዲሆን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምን ያህል ማዘኑን ለማሳየት ሁለት ቦታ ቀደደው››
መጐናጸፊያ ነቢዩ ከላይ የሚደርበው ልብስ ነው፡፡ የአገልግሎቱ ምልከት ነበር፡፡ ኤልሳዕ የኤልያስን መጐናጸፊያ ሲወስድ፣ እንደ ነቢይ የኤልያስን ቦታ መውሰዱን ማመልከቱ ነበር፡፡
ያህዌ ከኤልያስ ጋር እንደ ነበረ ሁሉ፣ ከእርሱም ጋር መኖሩን ኤልሳዕ እየጠየቀ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኤልያስ አምላክ ያህዌ፣ ከእኔ ጋር ነህን?››
ውሃው ለሁለት ተከፈለ፤ ኤልሳዕም ቀደም ሲል ከኤልያስ ጋር በነበረ ጊዜ እንደ ሆነው በደረቅ መሬት ወደ ማዶ ተሻገረ፡፡
‹‹ግራና ቀኝ›› ይህ የሚያመለክተው ኤልያስ ውሃውን የመታበትን ግራና ቀኝ ነው፡፡
እነዚህ በቀጥታ የነቢያት ልጆች ሳይሆኑ፣ የነቢያት ስብስብ ናቸው፡፡ 2 ነገሥት 2፥3 ላይ ይህን እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የነቢያት ስብስብ››
ጥልቅ አክብሮታቸውንና እርሱን እንደ መሪ መቀበላቸውን እያሳዩ ነበር፡፡
እዚህ ላይ የኤልያስ፣ ‹‹መንፈስ›› የሚያመለክተው የእርሱን መንፈሳዊ ኀይል ነው፡፡ ይህ ክፍል ኤልያስ የነበረው መንፈስ እንደ አንዳች ግዙፍ ነገር ኤልሳዕ ላይ ማረፉን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኤልሳዕ ኤልያስ የነበረው ዐይነት መንፈሳዊ ኀይል ነበረው ወይም፣ ‹‹ኤልያስ የነበረው መንፈሳዊ ኀይል አሁን ኤልሳዕ ላይ ሆነ››
‹‹አምሳ ጠንካራ ሰዎች›› ሲሉ እነዚህ ሰዎች ስለ ራሳቸው እየተናገሩ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነሆ፣ እዚህ አምሳ ሰዎች አለን፤ እኛ አገልጋዮችህ ነን፤ ስለዚህ አሁን እንሂድ››
‹‹50 ጠንካራ ሰዎች››
የነቢያት ልጆች፣ ‹‹አይሆንም›› ማለት እስኪቸገር ድረስ አጥበቀው ኤልሳዕን ጠየቁት፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ጥያቄያቸውን አልቀበልም ማለት እስኪቸገር ድረስ የነቢያት ልጆች ደጋግመው ኤልሳዕን ጠየቁት››
ኤልሳዕ ይህን ያለው ምን እንደሚሆን ቀድሞውኑ ነግሮአቸው ለነበረው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱን ስለማታገኙ መጀመሪውኑ አትሂዱ ብያችሁ ነበር!
‹‹የከተማዋ መሪዎች››
ይህ ማለት ከተማዋ ያለችው ጥሩ ቦታ ላይ ነው ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከተማዋ ምቹ ቦታ ላይ ናት›› ወይም፣ ‹‹ከተማዋ ጥሩ ቦታ ላይ ናት››
እዚህ ላይ ኤልሳዕ፣ ‹‹ጌታችን›› የተባለው እርሱን ለማክበር ነው፡፡
ጥሩ ፍሬ የምትሰጥ
ይህ የሚያመለክተው የመፈወስ ያህል ያህዌ ውሃውን ጥሩ ማድረጉን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ውሃውን ንጹሕ አድርጌአለሁ››
ይህ የሚያመለክተው መጥፎ ውሃ የሚያደርገውን ነገር ነው፡፡ ይህንንም አዎንታዊ በሆነ መልኩ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ ይህ ውሃ የሚያደርገው ሞት ወይም ፍሬ ቢስነት አይኖርም›› ወይም፣ ‹‹ከአሁን ጀምሮ ይህ ውሃ ሕይወት ያመጣል፤ ምድሪቱ ፍሬያማ እንድትሆንም ያደርጋል››
ይህንን፣ ‹‹ውሃው እንደ ተፈወሰ ነው›› ማለት ይቻላል፡፡
ይህ የሚያመለክተው እስከ አሁን ድረስ ያለ ነገርን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኤልሳዕ በተናገረው ቃል መሠረት እስከ ዛሬ ድረስ ንጹሕ እንደ ሆነ አለ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ወጣ›› የተባለው ከኢያሪኮ ይልቅ ቤቴል ከፍታ ቦታ ላይ ስለ ነበረች ነው፡፡
ልጆቹ ኤልሳዕ ከዚያ እንዲሄድ ፈልገዋል፤ ይህንንም የገለጹት፣ ‹‹ውጣ›› በማለት ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዚህ ውጣ››
ራሱ ላይ ጠጉር የሌለው ሰው ማለት ነው፡፡ መላጣ በመሆኑ ልጆቹ ኤልሳዕ ላይ እያፌዙ ነበር፡፡
‹‹42 ልጆች››
ይህ የሚያመለክተው አሁን ያለው የይሁዳ ንጉሥ ምን ያህል ዓመት እንደ ገዛ በማሳየት ኢዮራም መንገሥ የጀመረበትን ጊዜ ነው፡፡ የዚህን ዐረፍተ ነገር ትርጒም በጣም ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዮሳፍጥ የይሁዳ ንጉሥ በሆነ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት››
‹‹18 ዓመት››
አንዳንዴ ይህ ሰው ኢዮሮብዓም ተብሎ ተጠርቷል፡፡ ይህ 2 ነገሥት 1፥17 ላይ ካለው ‹‹ኢዮራም›› የተለየ ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ፊት›› የያህዌን ሐሳብ ወይም አስተያየት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ ብሎ የሚያስበውን›› ወይም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ክፉ የሆነውን››
ይህ የሚያመለክተው ወላጆቹን ያህል ባይሆንም፣ እርሱም ብዙ ኀጢአት ማድረጉን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አባቱና እናቱ ያደረጉትን ያህል ክፉ ነገር አላደረገም፡፡››
ምንም እንኳ ሐውልቱ ምን ዐይነት እንደ ነበር ባይታወቅም፣ በአልን ለማምለክ ጥቅም ላይ የሚውል ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአል የሚመለክበት ሐውልት››
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ‹‹በኀጢአት ተያዘ›› ያንን ማድረግ ቀጠለ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኀጢአት ማድረጉን ቀጠለ››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
ከአንድ ነገር፣ ‹‹ዘወር›› ማለት ያንን ማድረግ መተው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያንን ኀጢአት ማድረጉን አልተወም›› ወይም፣ ‹‹ያንን ኀጢአት ማድረግ ቀጠለ››
ሞሳ እንዲህ ያደርግ የነበረው መንግሥቱ በእስራኤል ንጉሥ ቁጥጥር ሥር ስለ ነበር ነው፡፡ የዚህን ዐረፍተ ነገር የተሟላ ትርጒም ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መንግሥቱ በእስራኤል ንጉሥ ቁጥጥር ሥር ስለ ነበር በየዓመቱ 100,000 ጠቦትና የ100,000 አውራ በግ ጠጉር ለእስራኤል ንጉሥ የመስጠት ግዴታ ነበረበት››
‹‹አንድ መቶ ሺህ ጠቦት… አንድ መቶ ሺህ አውራ በግ››
‹‹የእስራኤልን ሕዝብ ሁሉ ለጦርነት ማዘጋጀት›› እዚህ ላይ፣ ‹‹እስራኤል ሁሉ›› አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ወታሮችን ሁሉ ይመለከታል፡፡ የእስራኤል ወታደሮችን ሁሉ ለጦርነት አንቀሳቀሰ››
ንጉሥ ኢዮራም ለንጉሥ ኢዮሳፍጥ እየተናገረ ነው፡፡
የሚናገረው ለኢዮሳፍጥ ቢሆንም፣ እርሱንና ሰራዊቱንም ይመለከታል፡፡ እዚህ ላይ ‹‹ሞዓብ›› — ‹‹የሞዓብን ሠራዊት›› ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹አንተና ሰራዊትህ ሞዓብ ላይ ለመዝመት ከእኔ ጋር ትሄዳላችሁን?››
እርሱና ሰራዊቱ ንጉሥ ኢዮራም ጋር አብረው ሞዓብ ላይ እንደሚዘምቱ ኢዮሳፍጥ እየተናገረ ነው፡፡ ‹‹አዎን፣ አብረንህ እንሄዳለን››
ኢዮራም በእርሱና በሕዝቡ በፈረሶቹም ለዓላማው እንዲጠቀም ኢዮሳፍጥ ራሱን እየሰጠ ነው፡፡ እርሱ የኢዮራም መሆኑን እየተናገረ ነው፡፡ የዚህን ዐረፍተ ነገር ትርጒም ይበልጥ የተሟላ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንድናደርግ ምትፈልገውን ለማድረግ ዝግጁ ነን፡፡ ሰራዊቴም ሆነ ፈረሶቼ አንተን ለመርዳት ዝግጁ ናቸው፡፡
‹‹በኤዶም ምድረ በዳ ውስጥ››
ይህ የሚያመለክተው በሰራዊቶቻቸው የታጀቡ ንጉሦችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ንጉሥና ሰራዊቱ ከይሁዳ ንጉሥና ከሰራዊቱ እንዲሁም ከኤዶም ንጉሥና ከሰራዊቱ ጋር ዘመተ››
ይህም ማለት 1) ንጉሦቹ ወዴት እንደሚሄዱ እርግጠኞች አልነበሩም፤ ስለዚህ መንገዳቸውን ይለዋወጡ ነበር ማለት ነው፤ ወይም 2) ንጉሦቹ የሚሄዱበትን ያውቁ ነበር፤ በሞዓብ ዙሪያ ዞሩ፡፡ (2 ነገሥት 3፥8)
የነበሩበት ሁኔታ ምን ያህል አስጨናቂና ግራ የሚያጋባ መሆኑን ለማሳየት ንጉሡ ይህን ጠይቋል፡፡ ይህን እንደ ዐረፍተ ነገር ማቅረብ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኛን ሦስት ነገሥታት ያህዌ በሞዓብ እንድንያዝ የፈለገ ይመስላል!››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሞዓብ›› ሰራዊቱን ያመለክታል፡፡ ‹‹ለሞዓብ እጅ›› በሞዓብ ሰራዊት ‹‹ቁጥጥር›› ሥር መሆኑን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሞዓብ ቁጥጥር አሳልፎ ሊሰጠን›› ወይም፣ ‹‹የሞዓብ ሰራዊት ድል እንዲያደርገን››
ኢዮሳፍጥ እንዲህ በማለት የጠየቀው፣ እዚያ ነቢይ መኖሩንና እርሱን ፈልገው ማግኘት እንዳለባቸው ለማመልከት ነው፡፡ ይህን እንደ ዐረፍተ ነገር ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚህ ቦታ የያህዌ ነቢይ እንደሚኖር እርግጠኛ ነኝ፤ በእርሱ አማካይነት ያህዌን እንድጠይቅ የት እንደማገኘው ንገሩኝ››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር የኤልያስ ረዳት ማለት ነው፡፡ ‹‹እጅ ማስታጠብ›› ኤልያስን ያገለግል የነበረበትን መንገድ የሚገልጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኤልያስ ረዳት የነበረው››
ይህ ማለት ነቢይ ነበር፤ መናገር ያለበትን ያህዌ ይነግረው ነበር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የነገረውን ይናገር ነበር››
ኤልሳዕን ለማየትና ምን ማድረግ እንዳለባቸው ከእርሱ ለመጠየቅ ሄዱ፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኤልሳዕን ለማየትና ምን ማድረግ እንዳለባቸው ለመጠየቅ ወደ እርሱ ሄዱ፡፡››
ኤልሳዕ ይህን ጥያቄ ያቀረበው ንጉሡና እርሱ ምንም የጋራ የሆነ ነገር እንደሌላቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን እንደ ዐረፍተ ነገር ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአንተ ጋር ምንም ጉዳይ የለኝም›› ወይም፣ ‹‹ከአንተ ጋር ምንም የምጋራው ነገር የለኝም››
እዚህ ላይ፣ ‹‹የሞዓብ እጅ›› የሞዓብን፣ ‹‹ቁጥጥር›› ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሞዓባውያን ቁጥጥር አሳልፎ ሊሰጣቸው›› ወይም፣ ‹‹በሞዓብ ሰራዊት እንዲያዙ ለማድረግ››
‹‹በፊቱ የቆምሁት የሰራዊት ጌታ ያህዌ በእርግጥ ሕያው እንደ ሆነ፡፡ እዚህ ላይ ኤልሳዕ የያህዌን ሕያው መሆን እርግጠኝነት፣ ለኢዮሳፍጥ ሲል እንጂ ኢዮራምን እንደ ቁም ነገር እንደማይቆጥረው ከነበረው እርግጠኝነት ጋር ያነጻጽራል፡፡ ይህ የመሐላ ያህል ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፊቱ የቆምሁት የሰራዊት ጌታ ያህዌ ሕያው የመሆኑን ያህል ይህንንም በእርግጠኝነት ነው የምነግርህ››
እዚህ ላይ ያህዌን ማገልገል በፊቱ መቆም እንደ ሆነ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የማገለግለው ያህዌ››
ይህን በአዎንታዊ መልኩ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተን የማናግርህ የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሳፍጥን ስለማከብር ነው››
እዚህ ላይ የኢዮሳፍጥ ፊት የእርሱን መገኘት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዮሳፍጥን አከብራለሁ››
የእነዚህ ሁለት ሐረጐች ትርጒም ተመሳሳይ ሲሆን፣ ለኢዮራም ይህን ያህል ግምት እንደሌለው አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአንተ ጋር ምንም ዐይነት ጉዳይ የለኝም››
‹‹እንዲህ ተደረገ››
በገና የማጫወት ሰው
እዚህ ላይ፣ ‹‹የያህዌ እጅ›› የያህዌን፣ ‹‹ኀይል›› ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የያህዌ ኀይል በኤልሳዕ ላይ መጣ››
እዚህ ላይ ሸለቆ ውሃ እንዲጠራቀምበት ሠራተኞች የቆፈሩት ረጅም የውሃ መውረጃ ነው፡፡
ይህን ተሻጋሪ ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህን የወንዝ ሸለቆ ውሃ እሞላዋሁ››
እዚህ ላይ ያህዌ የሚሰጠውን ውሃ መጠጣትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንተም ውሃውን ትጠጣላችሁ››
የያህዌ ፊት የያህዌን ፍርድና መርማሪነት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ይህን እንደ ቀላል ነገር ነው የሚያየው›› ወይም፣ ‹‹ይህን ማድረግ ለያህዌ ቀላል ነገር ነው››
የተመሸገ ከተማ ጠላት እንዳያጠቃው ዙሪያውን ረጃጅም ግንብ ያለው ከተማ ነው፡፡
ይህ ማለት መልካሙ እርሻ ጥቅም ላይ እንዳይውል በድንጋይ ትሞሉታላችሁ ማለት ነው፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መልካሙን እርሻ ድንጋይ በመሙላት ጥቅም እንዳይሰጥ ታደርጉታላችሁ››
‹‹ውሃ መፍሰስ ጀመረ›› ምድሪቱም ውሃ በውሃ ሆነች
አገር፣ ቦታ
ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ዋናውን ታሪክ ገታ ለማድረግ ነው፡፡ የሞዓብ ሰራዊት ሦስቱን ነገሥታት ጦርነት ለመግጠም እያደረጉ ለነበረው ዝግጅት ጸሐፊው ዳራ የሚሆን መረጃ ያቀርባል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹መሣሪያ›› መዋጋት መቻል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መዋጋት የሚችል ሰው ሁሉ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ነገሥታት›› ሰራዊቶቻቸውንና ነገሥታቱ ራሳቸውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ነገሥታቱ ከሰራዊቶቻቸው ጋር መጡ›› ወይም፣ ‹‹ነገሥታቱና ሰራዊቶቻቸው መጡ››
እዚህ ላይ ውሃው ቀይ ሆኖ መታየቱን ከደም ቀለም ጋር ያነጻጽራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ደም ቀይ ሆነ››
ወታደሮቹ ራሳቸውን፣ ‹‹ሞዓብ›› በማለት ነው የሚገልጹት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሞዓብ ወታደሮች››
‹‹ንብረታቸውን መዝረፍ›› ወታደሮች ጠላቶቻቸውን ካሸነፉ በኃላ ማንኛውንም ዋጋ ያለው ነገር ከከተሞቻቸው ይዘርፉ ነበር፡፡
እዚህ ላይ ‹‹እስራኤል›› የሚያመለክተው የእስራኤልን ወታደሮች እንጂ፣ ጠቅላላውን የእስራኤል ሕዝብ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እስራኤላውያን ድንኳኖቻቸውን ተክለው የነበረበት ቦታ››
‹‹እስራኤላውያን›› የሚያመለክተው የእስራኤል ወታደሮችን እንጂ፣ ጠቅላላውን የእስራኤል ሕዝብ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ወታደሮች ወጓቸው››
‹‹ከፊታቸው ሮጠው አመለጡ››
ይህ የሞዓብ ዋና ከተማ ነው፡፡
የከተማዋ ግንቦችና ሕንጻዎች ከድንጋይ የተሠሩ ነበሩ፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የድንጋይ ግንቦቿና ሕንፃዎቹ እንዳሉ ነበሩ፡፡››
‹‹ወንጭፍ›› ከእንስሳት ቆዳ የተሠራ ረጅም ገመድ ሲሆን፣ ጫፍ ላይ ድንጋይ ወይም ሌላ ጠጣር ነገር ተደርጐለት ከሩቅ ይወነጨፍ ነበር፡፡
የዚህን ንጉሥ ስም 2 ነገሥት 3፥4 ላይ በተረጐምህበት መንገድ ተርጉመው፡፡
‹‹ሰራዊቱ መሸነፉን…››
‹‹700 ሰይፍ የታጠቁ…››
በሰይፍ የሚዋጉ ወታደሮች
‹‹በኀይል አሸንፎ…›› ጦር ሜዳ ላይ የተሰለፉ ወታደሮች በጣም ብዙ ስለ ነበሩ አልፎ ለመሄድ አስቸጋሪ ነበር፡፡
ንጉሥ ሞሳ እስኪሞት ድረስ ልጁን በእሳት አቃጠለው፡፡ ይህን ያደረገው ለሐሰተኛው አምላክ ለካሞስ መሥዋዕት እንዲሆን ነበር፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡
እዚህ ላይ ‹‹ቁጣ›› የሚለውን ቃል ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ የተቆጣው ማን እንደ ነበር ሁለት ትርጒሞች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ 1) ሞዓባውያን ወታደሮች፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሞዓባውያን ወታደሮች እስራኤልን በጣም ተቆጡ›› ወይም 2) እግዚአብሔር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር እስራኤልን በጣም ተቆጣ››
እነዚህ የነቢያት ስብስብ እንጂ፣ በቀጥታ የነቢያት ልጆች አልነበሩም፡፡ 2 ነገሥት 2፥3 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ነቢያት››
‹‹አገልጋይህ የነበረው ባሌ››
ለሰዎች ገንዘብ የሚያበድር ሰው
ለእርሱ ያላትን አክብሮት ለማሳየት ሴትዮዋ የኤልሳዕ አገልጋይ እንደ ሆነች ተናገረች
ይህ ማጋነን ነው፡፡ ያላት ንብረት የዘይት ማድጋ ብቻ ነበር፡፡
ይህ ወደ ቤታቸው መግባት ማለት ነው፡፡ የተሟላውን ዐረፍተ ነገር የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ቤትሽ ግቢ››
‹‹ማድጋዎች››
ይህ የሚያመለክተው ኤልሳዕን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእግዚአብሔር ሰው ኤልሳዕ››
ምግብና ልብስ የመሳሰሉ አስፈላጊ ነገሮችን ለመግዛት ገንዘቡን ተጠቀመበት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የተቀረውን ገንዘብ አንቺና ልጆችሽ ለኑሮ የሚያስፈልጋችሁን ለመግዛት ተጠቀሙበት፡፡
ይህ የአንድ ከተማ ስም ነው፡፡
በዚያ በኩል ሲያልፍ ጐራ ብሎ እቤቷ ምግብ እንዲበላ ጠየቀችው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ቤቷ መጥቶ ምግብ እንዲበላ ጠየቀችው››
‹‹በሱነም በኩል ሲያልፍ››
‹‹ይህን በሚገባ እረዳለሁ››
‹‹ሁልጊዜ በደጃችን በኩል የሚያልፍ››
ያቺ ሀብታም ሴት ስለ ኤልሳዕ ለባልዋ እየተናገረች ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ያቺን ሀብታም ሴትና ባልዋን ነው፡፡
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
‹‹ሰነማዪቱን ሴት ጥራት›› ይህ የሚያመለክተው ኤልሳዕ እቤቷ ይኖር የነበረውን ከሱነም የሆነችውን ሴት ነው፡፡
‹‹በጣም ተቸግረሻል›› የሚለው አንዳች ነገር ለማድረግ ከፍ ያለ ጥረት አድርገሻል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእኛ ይህን ለማድረግ ትልቅ ጥረት አድርገሻል›› ወይም፣ ‹‹ለእኛ ይህን ለማድረግ ከባድ ዋጋ ከፍለሻል››
ይህን፣ ‹‹ምን እናድርግልሽ?›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡
ለንጉሡ ወይም ለሰራዊቱ አዛዥ እንዲነግርላት የምትፈልገው ነገር ካለ ኤልሳዕ ሴትዮዋን እየጠየቀ ነው፡፡ ይህን ጥያቄ ግልጽ በሆነ ሁኔታ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለ አንቺ ጥያቄ እናቅርብ?››
ቤተ ሰቧ የሚያስፈልጋትን ሁሉ ስለሚያደርግላት ሴትዮዋ ምንም እንደማያስፈልጋት እየተናገረች ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በቤተ ሰቤ ተከብቤ ነው ያለሁት፤ እነርሱ ስላሉ ምንም የሚጐድለኝ የለም››
‹‹እንድትመጣ ንገራት››
‹‹እንድትመጣ ግያዝ ሲነግራት››
መተላለፊያው ላይ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹መውጫ መግቢያው ላይ››
‹‹ወንድ ልጅ››
ሴትዮዋ በእነዚህ ሁለት መጠሪያዎች የተጠቀመችው ኤልሳዕን ለማመልከት ነው፡፡
ለእርሱ ያለትን አክብሮት ለማሳየት ሴትዮዋ ራሷን አገልጋይህ አለች፡፡
‹‹በሚቀጥለው ዓመት በዚሁ ጊዜ››
ሕመም ስለ ነበረው ልጁ ይህን ተናገረ፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ራሴን አሞኛል! ራሴን አሞኛል!››
እዚህ ላይ ጉልበት ያለው የሴትዮዋን ጭን ነው፡፡ እስኪሞት ድረስ ልጇ ጭኗ ላይ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኩለ ቀን እስኪሆንና እስኪሞት ድረስ ጭኗ ላይ አደረገችው››
‹‹የእግዚአብሔር ሰው ኤልሳዕ››
ሴትዮዋ ኤልሳዕን ለማግኘት እንደምትሄድ እንጂ፣ የምትሄደው ልጇቸው ስለ ሞተ መሆኑን አልተናገረችም፡፡ ይህንን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቶሎ ወደ እግዚአብሔር ሰው ሄጄ፣ ቶሎ እንድመጣ› ልጃቸው መሞቱን ግን ለባልዋ አልተናገረችም››
ሴትዮዋ ይህን ያለችው ባልዋ እንደ ነገረችው ካደረገ እንደዚያ እንደሚሆን ስላወቀች ነው፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ የምጠይቅህን ካደረግህ ደህና ይሆናል››
አህያውን የጫነው አገልጋዩ እንጂ፣ ሴትዮዋ ራሷ አይደለችም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አገልጋዩ አህያውን ጫነላት››
‹‹የእግዚአብሔር ሰው ኤልሳዕ ወደ ነበረበት የቀርሜሎስ ተራራ ሄደች››
‹‹ገና ሩቅ እያለች ኤልሳዕ ስትመጣ አያት››
‹‹መልካም ነው›› ወይም፣ ‹‹አዎን፣ ሁሉም ደህና ነው››
‹‹የቀርሜሎስ ተራራ››
ይህም ማለት ተንበረከከች ወይም እፊቱ መሬት ላይ ተጋድማ እግሩን አጥብቃ ያዘች ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እፊቱ መሬት ላይ ወድቃ በእጆቿ እግሩን ያዘች››
ኤልሳዕ ሴትዮዋ ምን ያህል እንዳዘነች ማየት ችሏል፤ ያህዌ ግን የችግሯን ምክንያት አልገለጸለትም፡፡
ሴትዮዋ ይህን የጠየቀችው በሆነው ነገር ምን ያህል እንደ ታወከች ለማሳየት ነበር፡፡ ወንድ ልጅ እንደምትወልድ በነገራት ጊዜ ከኤልሳዕ ጋር የተነጋገረችውን እየተናገረች ነው፡፡ ይህን ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዳትዋሸኝ ነገርሁህ እንጂ፣ ልጅ እንድትሰጠኝ አልጠየቅሁህም!››
‹ለጉዞ ተዘጋጅ››
ኤልሳዕ ግያዝ በተቻለ መጠን ቶሎ እንዲሄድ፣ ከሰው ጋር ለመነጋገር መንገድ ላይ እንዳይቆም ፈልጓል፡፡
‹‹ሕያው ያህዌን፣ በሕያው ነፍስህም›› የሚለው እናትየው እየማለች እንደ ሆነ ያመለክታል፡፡ እናትየው የያህዌንና የኤልሳዕን ሕያውነት ከምትናገረው ነገር እርግጠኝነት ጋር አነጻጽራለች፡፡ ይህ መሐላ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ እምላለሁ››
ይህ ማለት ሕይወት አልነበረውም ማለት ነው፡፡ ይህንን ይበልጥ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልጁ ግን ምንም የሕይወት ምልክት አላሳየም››
እዚህ ላይ እንቅልፍ ከሞት ጋር ተመሳስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም ‹‹እንደ ሞተ ነው››
‹‹ኤልሳዕ ልጁ ተኝቶ ወደ ነበረበት ክፍል ገብቶ በሩን ዘጋ››
‹‹ልጁ ላይ ተዘረጋ››
‹‹ሱነማዪቱ ሴት››
የታላቅ አድናቆትና አክብሮት ምልክት በሆነ ሁኔታ ሴትዮዋ ኤልሳዕ ፊት አጐነበሰች፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምስጋናዋን ለመግለጽ ፊትዋን ወደ መሬት አድርጋ ኤልሳዕ ፊት አጐነበሰች››
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ እነዚህ ልጆች የነቢያት ስብስብ እንጂ፣ በቀጥታ የነቢያት ልጆች አይደለም፡፡ 2 ነገሥት 2፥3 ላይ ይህን እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ ‹‹የነቢያት ስብስብ››
ብዙውን ጊዜ ይህ ማሰሮ ውስጥ የሚቀቀል የሥጋና የአትክልት ምግብ ነው፡፡
ይህ አትክልት ዱር የሚበቅል ማለት ማንም ያልተከለው ነበር፡፡
በእጁ መያዝ ከሚችለው በላይ ብዙ የዱር ሐረግ መያዝ የሚችልበት ቦታ ለማግኘት ሲል የቀሚሱን ጠርዝ እስከ ወገቡ ድረስ አጠፈ፡፡
ምን ዐይነት የዱር ሐረግ እንደ ሆነ ባለማወቃቸው ለመብል መልካም መሆን አለመሆኑን አላወቁም፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ነገር ግን ለመብል መልካም መሆን አለመሆኑን አላወቁም፡፡
‹‹ወጡን ሳህን ላይ አውጡት››
ይህ ማለት ምንቸቱ ውስጥ የሚገድል ነገር አለ ማለት እንጂ፣ አንዳች የሞተ ነገር ምንቸቱ ውስጥ አለ ማለት አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምንቸቱ ውስጥ እኛን የሚገድል ነገር አለ››
‹‹ምንቸቱ ውስጥ ወዳለው ወጥ ጨመረው››
‹‹ሰዎቹ እንዲበሉት አቀረበላቸው››
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡
‹‹20 ሙልሙል››
‹‹መጀመሪያ ከተገኘው ፍሬ የተጋገረ››
‹‹ትኩስ እሸት›› ይህ ከአዲሱ መከር የተገኘ እህል ማለት ነው፡፡
ሰውየው ይህን የጠየቀው ለመቶ ሰው የሚበቃ እንጀራ አለመኖሩን ለማመልከት ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መቶ ሰው ለመመገብ አይበቃም››
‹‹100 ሰው››
እዚህ ላይ ያህዌ ከተናገረው ጋር ተያይዞአል፡፡ ይህ ሐረግ ያህዌ ራሱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ››
‹‹ዐይን›› ንጉሡ ስለ አንዳች ነገር የሚያስበውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በንጉሡ አስተሳሰብ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሶርያ›› የሶርያ ሰራዊትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በንዕማን በኩል ያህዌ ለሶርያ ሰራዊት ድል ሰጥቶ ነበር››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሶርያውያን›› የሶርያን ሰራዊት ያመለክታል፡፡
‹‹የጥቂት ሰዎች ጥቃት›› እንዲህ ማት በቁጥር ጥቂት ሆነው ጠላትን ለማጥቃት ሄዱ ማለት ነው፡፡
በሶርያውያን ሰራዊት ከእስራኤል ተማርካ የነበረችው ልጃገረድ ለንዕማን ሚስት እንዲህ አለች፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ጌታዬ›› ንዕማንን ያመለክታል፡፡
ንጉሡ ለንዕን ለእስራኤል ንጉሥ የሚወስደው ደብዳቤ ሊሰጠው ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአንተ በኩል ደብዳቤ እልካለሁ››
‹‹10 መክሊት ብር፤ 6,000 ሰቅል ወርቅ›› ይህን በዘመኑ ልኬት መዳፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹330 ኪሎ ግራም ወርቅ፤ 6,000 ሰቅል ወርቅ››
ይህ ከሶርያ ንጉሥ ለእስራኤል ንጉሥ የተላከ ስጦታ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእስራኤል ንጉሥ ስጦታ ዐሥር ሙሉ ልብስ ይዞ ሄደ››
ሰዎች ታላቅ ሐዘን ውስጥ ሲሆኑ፣ ብዙ ጊዜ ልብሳቸውን ይቀደዱ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማዘኑን ለማሳየት ልብሱን ቀደደ››
ንጉሡ ይህን የጠየቀው የሶርያ ንጉሥ ጥያቄ በጣም የሚያናድድና እርሱ ማድረግ የማይችለው መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሶርያ ንጉሥ እኔ በሞትና በሕይወት ላይ ሥልጣን ያለኝ አምላክ እንደ ሆንሁ ሳያስብ አልቀረም፤ ይህን ሰው ከለምጹ እንድፈውሰው ይፈልጋል፤ እኔ ግን ያን ማድረግ አልችልም››
የእስራኤል ንጉሥ የደብዳቤው እውነተኛ ምክንያት ንዕማን እንዲፈወስ መጠየቅ መሆኑን አላመነም፤ ዋናው ምክንያት ጠብ ፍለጋ መሆኑን ነው ያሰበው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእኔ ጋር ጠብ ለመፍጠር ሰበብ እየፈለገ ይመስላል››
ኤልሳዕ ንዕማንን በተመለከተ ከእስራኤል ንጉሥ ጋር እየተነጋገረ ነው፡፡
ኤልሳዕ ይህን የጠየቀው ይህን ያህል መናደድና ልብሱንም መቅደድ እንዳልነበረበት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህን ያህል መናደድና ልብስህንም መቅደድ አልነበረብህም››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ ‹‹ሥጋህ ደህና ይሆናል››
ይህም ማለት ከእንግዲህ ርኩስ አይሆንም ማለት ነው፡፡ በእግዚአብሔር ፊት በመንፈሳዊ ደረጃ ንጹሕ ያልሆነ ወይም ተቀባይነት የሌለው ሰው በአካላዊ ደረጃም ንጹሕ እንዳይደለ ይታሰብ ነበር፡፡ ለምጽ ያለበትን ሰው እግዚአብሔር እንደ ርኩስ ወይም ንጹሕ እንዳልሆነ ነበር የሚያየው፡፡
ይህ ቀጥሎ ለሚነገረው ነገር የሰውን ትኩረት ለመሳብ የሚነገር ቃል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አድምጥ››
እዚህ ላይ ያህዌ በስሙ ተጠርቷል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ››
‹‹ቆዳዬ ላይ በሽታው ያለበት ቦታ›› ወይም፣ ‹‹ለምጹ ያለበት ላይ››
ንዕማን ይህን የጠየቀው አባናና ፋርፋር ከዮርዳኖስ ወንዝ የተሻሉ መሆናቸውን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአገሬ በሶርያ ያሉት የአባናና የፋርፋር ወንዞች በእስራኤል ካሉት የትኞቹም ወንዞች በጣም የተሻሉ ናቸው››
እነዚህ የወንዝ ስሞች ናቸው፡፡
ንዕማን ይህን የጠየቀው በቀላሉ በሌሎች ወንዞች መታጠብ እንደሚችል አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ በእነዚህ ወንዞች መታጠብ በዮርዳኖስ እንደ መታጠብ ሊፈውሰው እንደሚችል ያምናል፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእነዚህ ወንዞች ታጥቤ መፈወስ አለብኝ›› ወይም፣ ‹‹በእነዚህ ወንዞች ታጥቤ በቀላሉ መፈወስ እችላለሁ!››
‹‹በጣም ተቆጥቶ ሄደ››
‹‹አባቴ›› ወይም፣ ‹‹ጌታው›› ብለው በመጥራት አገልጋዮቹ ያላቸውን ክብር እያሳዩ ነው፡፡
አገልጋዮቹ ይህን የተናገሩት በጥንቃቄ ንዕማንን ለመገሠጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያንን በሚገባ ማድረግ ነበረብህ!››
ከባዱን ትእዛዝ ለመፈጸም ፈቃደኛ የመሆኑን ያህል ቀላሉን ለመፈጸም የበለጠ ፈቃደኛ መሆን ይገባው እንደ ነበር አጽንዖት ለመስጠት አገልጋዩ በንጽጽር አቅርቧል፡፡ ‹‹ያንን ለመፈጸም ምንኛ መታዘዝ ይገባህ ነበር›› ወይም፣ ‹‹ከዚያ የበለጠስ ቢሆን መታዘዝ አልነበረብህም?››
አገልጋዩ ይህን የጠየቀው ኤልሳዕ ያዘዘውን ማድረግ እንዳለበት አጽንዖት ሰጥቶ ለንዕማን ለመናገር ነው፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ‹‹ታጠብና ንጻ›› ሲልህ ከዚያ የበለጠ እንኳ መታዘዝ ነበረብህ››
‹‹የእግዚአብሔር ሰው ኤልሳዕ››
ይህ የሚናገረው ከተፈወሰ በኃላ ቆዳውን ከሕፃን ልጅ ጋር በማነጻጸር የንዕማን ቆዳ ምን ያህል ለስላሳ እንደ ሆነ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሥጋው ተፈወሰ፤ እንደ አንድ ሕፃን ልጅ ቆዳው ለሰለሰ›› ወይም፣ ‹‹ቆዳው ደህና ሆነ፣ እንደ ሕፃን ልጅ ቆዳ ለስላሳ ሆነ››
‹‹ቆዳው›› ተፈወሰ ይህን በሌላ መንገድ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለምጹ ጠፋ››
ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ቀጥሎ ለሚነገረው ትኩረትን ለመሳብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አድምጥ››
‹‹በምድር ሁሉ ብቸኛው አምላክ ያለው እስራኤል ውስጥ ነው፡፡››
‹‹በፊቱ የቆምሁት ያህዌ ሕያው መሆኑን የማውቀውን ያህል›› እዚህ ላይ ኤልሳዕ ያህዌ ሕያው የመሆኑን እርግጠኝነት ከንዕማን ስጦታ ለመቀበልም የዚያን ያህል ፈቃደኛ ካለ መሆኑ ጋር ያነጻጽራል፡፡ ይህ መሐላ የመፈጸም መንገድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሕያው የመሆኑን ያህል፣ እኔም ከአንተ ምንም አልቀበልም››
እዚህ ላይ ያህዌን ማገልገል፣ በፊቱ መቆም ማለት እንደ ሆነ ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የማገለግለው››
ይህ ስጦታ አልቀበልም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምንም ስጦታ አልቀበልም››
በውስጠ ታዋቂነት የሚታወቀውን መረጃ ማቅረብ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያመጣሁልህን ስጦታ የማትቀበል ከሆነ››
ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስጠኝ››
ንዕማን ወደ አገሩ የሚወሰድ ሁለት ጭነት ዐፈር ጠይቋል፡፡ ከዚያ በኃላ ዐፈሩ ላይ መሠዊያ ይሠራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ለያህዌ መሠውያ እንድሠራበት ሁለት የበቅሎ ጭነት የሚያህል ዐፈር ከእስራኤል ይሰጠኝ››
እርሱን ለማክበር ንዕማን ራሱን የኤልሳዕ አገልጋይ በማለት ይጠራል፡፡
ይህን በአዎንታዊ መልኩ ማስቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ ለያህዌ እንጂ ለሌላ አምላክ የሚቃጠል ወይም ሌላ መሥዋዕት አላቀርበም›› ወይም ‹‹የሚቃጠል ወይም ሌላ መሥዋዕት የማቀርበው ለያህዌ ብቻ ነው፡፡››
ይህ የሚያመለክተው ንዕማን የሚያገለግለውን የሶርያንን ንጉሥ ነው
‹‹ክንዴ ላይ ደገፍ ሲል›› ይህ ማለት ያረጀ ወይም ታማሚ ሰው ስለ ነበር ለሬሞን በሚሰግድበት ጊዜ ንዕማን ንጉሡን ይረዳው ነበር ማለት ነው፡፡
‹‹ወደ ቤትህ ሂድ፤ አትጨነቅ›› ወይም፣ ‹‹ምንም ሳትፈራ ሂድ››
‹‹ንዕማን ሄደ››
2 ነገሥት 4፥12 ላይ የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ይህ ቃል ጥቅም ላይ የሚውለው ቀጥሎ ለሚነገረው ነገር ትኩረት ለመሳብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አድምጥ››
‹‹ሶርያዊው ንዕማንን በነጻ አሰናብቶታል››
‹‹ምንም ሳይቀበል››
እዚህ ላይ ንዕማንን ከእጁ በሚል ቃል የገለጸው ስጦታን በሚያመላክት መልኩ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእርሱ››
‹‹ያህዌ ሕያው እንደ ሆነ›› እዚህ ላይ ግያዝ ያህዌ ሕያው የመሆኑን እርግጠኝነት፣ እርሱም ያሰበውን በእርግጠኝነት ከማድረጉ ጋር አነጻጽሮታል፡፡ ይህ መሐላ ማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሕያው እንደ ሆነ እኔም ቃሌን እሰጣለሁ››
ይህ ማለት የነቢያት ስብስብ እንጂ፣ በቀጥታ የነቢያት ልጆች ናቸው ማለት አይደለም፡፡ 2 ነገሥት 2፥3 ላይ ይህን ሐረግ እንዴ እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከነቢያት መካከል››
ለነቢያት ወስዶ እንዲሰጣቸው እነዚህን ነገሮች ለእርሱ እንዲሰጠው ግያዝ ንዕማንን እየጠየቀው ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእነርሱ እንድሰጥ እባክህን አንድ መክሊት ብርና ሁለት ሙሉ ልብስ ስጠኝ››
ይህ ቃል ጥቅም ላይ የሚውለው ቀጥሎ ለሚነገረው ነገር ትኩረትን ለመሳብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አድምጥ››
ይህን በዘመኑ መለኪያ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹33 ኪሎ ግራም ብር››
ይህን በዘመኑ መለኪያ መጻፍ ይቻላል፡፡ ይህ መክሊት ከብር የተሠራ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁለት የብር መክሊት›› ወይም፣ ‹‹66 ኪሎ ግራም ብር››
‹‹ሰጣቸው››
ስጠታዎቹን እንዲወስድ ንዕማን አጥብቆ ጠየቀው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስጦታዎቹን እንዲወስድ ንዕማን ግያዝን አጥብቆ ለመነው››
እዚህ ላይ ግያዝ የንዕማን አገልጋይ መሆኑን እየተናገረ ነው፡፡
ኤልሳዕ ይህን የጠየቀው ግያዝ ያደረገውን እንዲያይ ያህዌ እንዳስቻለው አጽንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንዕማን ሰረገላውን አቁሞ ከአንተ ጋር ሲነጋገር መንፈሴ እንዳየህ መገንዘብ ነበረብህ››
ኤልሳዕ ይህን የጠየቀው፣ ይህ ስጦታ የሚቀበሉበት ጊዜ አለመሆኑን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን እንደ ዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ ገንዘብና… የሴት አገልጋይ የሚቀበሉበት ጊዜ አይደለም››
ይህ የንዕማን ለምጽ ከእርሱ ተወስዶ ለግያዝ የተሰጠው በሚመስል መልኩ ግያዝና ዘሩ የንዕማንን ለምጽ እንደሚወስዱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንዕማን ለምጽ እንደ ነበረው አንተና ዘርህም ለምጻም ትሆናላችሁ››
‹‹ከፊቱ›› የሚለው ሐረግ ኤልሳዕ እርሱን ማየት ከሚችልበት አካባቢ ማለት ነው፡፡ ኤልሳዕ ከነበረበት ክፍል ወጥቶ ሄደ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ግያዝ ክፍሉን ለቅቆ ሲወጣ…››
ለምጽ ቆዳን ነጭ ያደርጋል፡፡ እዚህ ላይ የግያዝ ለምጽ ከበረዶ ጋር ተመሳስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ቆዳው እንደ በረዶ ነጭ ሆነ››
እነዚህ የነቢያት ስብስብ እንጂ፣ የነቢያት ልጆች ናቸው ማለት አይደለም፡፡ 2 ነገሥት 2፥3 ላይ ይህን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ አጠገብ እንሂድ››
እዚህ ላይ የነቢያት ልጆች የተባሉት ነቢያት ለእርሱ ክብር ለማሳየት የኤልሳዕ አገልጋዮች መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
ኤልሳዕ ዛፎች ለመቁረጥ ከነቢያት ጋር ሄደ፡፡
የመጥረቢያ ራስ የሚያመለክተው ብረቱን ነው፡፡ ይህም ማለት የመጥረቢያው ብረት ከእጀታው ተለይቶ ውሃ ውስጥ ወድቋል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የመጥረቢያው ብረት ከእጀታው ተለይቶ ውሃ ውስጥ ወደቀ››
ይህ ሰው እንዲህ ያለው ምን ያል መደንገጡን ለማሳየት ነው፡፡ በአንተ ቋንቋ ይህን የምትገልጽበት ቃል ካለህ ተጠቀምበት፡፡
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹የተዋስሁት ነበር››
‹‹የእግዚአብሔር ሰው ኤልሳዕ ጠየቀ››
ተአምር ለማድረግ እግዚአብሔር በኤልሳዕ ተጠቀመ፡፡ የመጥረቢያው ብረት ውሃው ላይ ተንሳፈፈ፤ ነቢዩ እስኪወስደው እዚያው ቆየ፡፡
‹‹ብረቱ ተንሳፈፈ››
‹‹የመጥረቢያው ራስ›› የመጥረቢያው ራስ ከብረት የተሠራ ነበር፡፡
‹‹የሶርያ ንጉሥ ከእስራኤል ጋር ይዋጋ በነበረ ጊዜ››
ይህ ቃል እዚህ ቦታ ጥቅም ላይ የዋለው የዋናውን ታሪክ ፍሰት ገታ ለማድረግ ነው፡፡ እዚህ ላይ ጸሐፊው ስለ አዲስ የታሪኩ ክፍል መናገር ይጀምራል፡፡
የሶርያ ንጉሥ የት እንደሚሰፍር ለአማካሪዎቹ እየተናገረ ነበር፡፡ ‹‹በዚህ በዚህ›› የሚሉት ሐረጐች ቦታውን በጽሑፍ ባለ ማስፈር ስለ አካባቢው መረጃ የሚሰጡ ናቸው፡፡ ይህን ሐረግ በቋንቋህ በትክክል መተርጐም የማይቻል ከሆነ ቀጥተኛ ባልሆነ አነጋገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚሰፍርበት ቦታ የት እንደ ሆነ ነገራቸው››
‹‹የእግዚአብሔር ሰው ኤልሳዕ››
ሶርያውያን የሰፈሩበትን ትክክለኛ ቦታ ኤልሳዕ አወቀ፤ ራሳቸውን ለአደጋ እንዳያጋልጡ የእስራኤልን ንጉሥና ወታደሮቹን አስጠነቀቀ፡፡
ይህ የሚያመለክተው 2 ነገሥት 6፥9 ላይ ወደዚያ እንዳይሄድ ኤልሳዕ ንጉሡን ያስጠነቀቀውን ቦታ ነው፡፡
አደጋው ከመምጣቱ በፊት ሕዝቡን እንዲያስጠነቅቅ፣ የሶርያ ሰራዊት የሚያጠቃበትን ቦታ ኤልሳዕ ለንጉሡ ይነግረው ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኤልሳዕ የእስራኤልን ንጉሥ ብዙ ጊዜ በዚህ መልኩ አስጠነቀቀው፤ እስራኤላውያንም ከአደጋ ተጠበቁ››
የሶርያ ንጉሥ ለእስራኤል ንጉሥ መረጃ የሚሰጥ ሰው ወታደሮቹ መካከል ሊኖር እንደሚችል አሰበ፡፡ ያ ከሐዲ ማን እንደ ሆነ ለማወቅ ይህን ጠየቀ፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእስራኤል ንጉሥ እየሠራ ያለው ማን እንደ ሆነ ንገሩኝ!›› ወይም፣ ‹‹ዕቅዶቻችንን ለእስራኤል ንጉሥ የሚናገረው ማንኛችሁ እንደ ሆናችሁ ንገሩኝ?››
ይህም ማለት ወዳጅ የሆነ ሰው ማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ ግን ለእስራኤል ንጉሥ መረጃ የሚሰጥ ሰው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤልን ንጉሥ የሚረዳ›› ወይም፣ ‹‹ለእስራኤል ንጉሥ ታማኝ የሆነ››
አገልጋዮቹ ከንጉሡ ወታደሮች አንዱ እንኳ ለእስራኤል ንጉሥ መረጃ እንዳልሰጡ ተናገሩ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኛ እንዲህ አላደረግንም››
ይህ የሚያመለክተው የሦርያን ንጉሥ ነው፡፡
‹‹በግል መኝታ ቤትህ ውስጥ እንኳ ሆነህ የምትናገረውን››
ንጉሡ ኤልሳዕን የሚይዙ ሰዎች መላክ ዐቅዶአል፡፡ እርሱ ራሱ ሊይዘው አላቀደም አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚይዙትን ሰዎች እልካለሁ››
እዚህ ላይ ቀጥሎ ለሚነገረው ነገር የንጉሡን ትኩረት ለመሳብ ይህ ቃል ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስማ››
‹‹ኤልሳዕ በዶታይን ነው››
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡
ይህ የሚናገረው ስለ ሶርያ ንጉሥ ነው፡፡
‹‹ኤልሳዕ›› ወይም፣ ‹‹የእግዚአብሔር ሰው ኤልሳዕ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እነሆ›› የሚለው ቃል ባየው ነገር አገልጋዩ መደነቁን ያመለክታል፡፡ ‹‹ጠዋት በማለዳ ተነሥቶ ወደ ውጭ ሲወጣ… አየ፡፡
አገልጋዩ ያየውን ለንጉሡ ለመንገር ተመልሶ ገባ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አገልጋዩም ወደ ውስጥ ተመልሶ ኤልሳዕን…››
በጦርነት ጊዜ ከሰዎች ጋር መሆን፣ ከእነርሱ ጋር ሆኖ መዋጋት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጦርነት ከእኛ ጋር ያሉት ከእነርሱ ጋር ካሉት ይበልጣሉ››
አገልጋዩ ሌሎች ሰዎች ማየት ያልቻሉትን ማለት በዙሪያቸው ያሉትን የእሳት ፈረሶችና ሰረገሎች ማየት እንዲችል ኤልሳዕ እየጠየቀ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዲያይ አድርገው››
‹‹ማየት ቻለ፤ ያየውም››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እነሆ›› የሚለው ባየው ነገር አገልጋዩ መደነቁን ያመለክታል፡፡ የእሳት ፈረሶችና ሰረገሎች… ተራራውን ሞልተውት ነበር፡፡ ‹‹ተራራው በፈረሶች ተሸፍኖ ነበር››
ይህ ኤልሳዕ የነበረበትን ከተማ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኤልሳዕ በነበረበት ከተማ ዙሪያ››
ይህ የሚናገረው ስለ ሶርያ ወታደሮች ነው፡፡
‹‹እነዚህን ሰዎች ዕውር አድርጋቸው›› ይህ የሚያመለክተው ያህዌ እንዳያዩ እንዳደረጋቸው ነው፡፡
የሚፈልጉት ከተማ ውስጥ አለመሆናቸውን በመናገር ኤልሳዕ የሶርያን ወታደሮች ግራ እያጋባቸው ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መንገዱ ይህ አይደለም፤ የምትፈልጉትም ከተማ ይህ አይደለም››
‹‹እንዲህም ሆነ›› ወይም፣ ‹‹ያኔ›› እንዲያዩ የእነዚህን ሰዎች ዐይን ክፈት
አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነዚህ ሰዎች እንዲያዩ አድርግ››
ያህዌ ሰዎቹ እንደ ገና እንዲያዩ ፈቀደ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ዕውርነታቸውን አነሣ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ አጥርተው እንዲያዩ ፈቀደ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እነሆ›› የሚለው ባዩት ነገር ሶርያውያን መደነቃቸውን ያመለክታል፡፡
‹‹የሶርያ ወታደሮችን ባያቸው ጊዜ››
ንጉሡ ነቢዩ ኤልሳዕን እያናገረ ነው፤ አክብሮቱን ለማሳየት፣ ‹‹አባቴ›› አለው፡፡
እዚህ ላይ የእስራኤል ንጉሥ ስለ ወታደሮቹ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነዚህን የጠላት ወታደሮች እንዲገድሉ ወታደሮቼን ልዘዛቸውን?››
ኤልሳዕ ለእስራኤል ንጉሥ ጥያቄ መልስ እየሰጠ ነው፡፡
ኤልሳዕ ይህን የጠየቀው ንጉሡ እነዚህን ሰዎች እንዳይገድላቸው ለመናገር ነው፡፡ ‹‹ሰይፍ›› እና፣ ‹‹ቀስት›› በጦርነት ጊዜ ወታደሮች የሚጠቀሙባቸው መሣሪያዎች ናቸው፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጦርነት የያዝሃቸውን ሰዎች እንደማትገድል ሁሉ እነዚህንም ሰዎች መግደል የለብህም››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እንጀራ›› በአጠቃላይ ምግብን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚበሉትን እንጀራ፣ የሚጠጡትን ውሃ ስጣቸው››
ይህ የሚያመለክተው የሶርያን ንጉሥ ነው፡፡
ምግብ እንዲያቀርቡ ንጉሡ አገልጋዮቹን አዘዘ፡፡ እርሱ ራሱ ምግቡን አላዘጋጀም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለዚህ ንጉሡ ብዙ ምግብ እንዲያቀርቡላቸው አገልጋዮቹን አዘዘ፡፡
‹‹እነዚያ ሰዎች››
ይህ ማለት ለረጅም ጊዜ እስራኤልን አላጠቁም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤልን ምድር ማጥቃታቸውን ለረጅም ጊዜ አቆሙ››
የሶርያ ንጉሥ ስም፡፡ ስሙ፣ ‹‹የሐዳድ ልጅ›› ማለት ነው፡፡
ንጉሡና ሰራዊቱ ሰማርያን አጠቁ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰማርያን አጠቁ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እነሆ›› የሚለው ቃል ቀጥሎ ለምናገኘው መረጃ ያነቃናል፡፡
ይህን በሌላ መልክ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአንድ አህያ ጭንቅላት በ… ተሸጠ››
‹‹በ80 ሰቅል ብር››
እኩል መጠን ካላቸው አራት ክፍሎች አንዱ ክፍል አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንድ አራተኛ›› ወይም፣ ‹‹ሩብ›› ወይም ¼
‹‹ተሸጠ›› የሚለውን ቃል ካለፈው ሐረግ መረዳት ይቻላል፡፡ ያንን እዚህ መድገም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የርግብ ኩስ… ተሸጠ›› ወይም፣ ‹‹የርግብ ኩስ… አወጣ››
‹‹በከተማው ግንብ ላይ ሲመላለስ››
ሴትዮዋ ንጉሡን እንዲህ በማለት የጠራቸው አክብሮትን ለማሳየት ነው፡፡
‹‹እርሷና ሌላዋ ሴት ያደረጉትን ስትናገር ስማ››
ንጉሡ ምን ያል እንዳዘነ ለማሳየት ከላይ የሚደርበውን መጐናጸፊያ ቀደደ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሐዘን ልብሱን ቀደደ››
2 ነገሥት 6፥24 ላይ ሴትየዋ ስትጠራው ንጉሡ በከተማው ግንብ ላይ እየተመላለሰ ነበር፤ አሁንም እንደዚያው እያደረገ ነው፡፡
ከልብሱ ውስጥ ማቅ መልበሱ ንጉሡ ምን ያህል እንዳዘነና እንደ ታወከ ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከውጭ ከለበሰው ሥር ንጉሡ ማቅ ለብሶ ነበር›› ወይም፣ ‹‹በጣም አዝኖ ስለ ነበር ከካባው ሥር ማቅ ለብሶ ነበር››
በሰማርያ ከተማ ከሆነው የተነሣ ነቢዩ ኤልሳዕን ሳይቀጣው እንዲያውም ሳይገድለው ከቀረ እግዚአብሔር እንደሚቀጣው ንጉሡ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ይቅጣኝ ይግደለኝ››
ይህ የሚያመለክተው ኤልሳዕ አንገቱ ተቆርጦ እንደሚገደል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዛሬ የሳፋጥ ልጅ የኤልሳዕ አንገት ሳይቆረጥ ቢቀር›› ወይም፣ ‹‹ዛሬ ወታደሮቼ የሳፍጥ ልጅ የኤልሳዕን አንገት ሳይቆርጡ ካደሩ››
‹‹ከንጉሡ ፊት›› ማለት ከአገልጋዮቹ አንዱ መሆን ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ንጉሥ ከአገልጋዮቹ አንዱን እንደ መልእክተኛ ላከ››
እዚህ ላይ ኤልሳዕ የንጉሡ መልእክተኞች ከመምጣታቸው በፊት ለሽማግሌዎቹ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መልእክተኛው ከመድረሱ በፊት ኤልሳዕ ለሽማግሌዎች እንዲህ አለ››
እዚህ ላይ ኤልሳዕ ይህን የጠየቀው ወደ ንጉሡ መልእክተኛ ትኩረት ለመሳብና ንጉሡን ለመዝለፍ ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ የነፍሰ ገዳይ ልጅ ራሴን የሚቆርጥ ሰው መላኩን ተመልከቱ››
ይህም ማለት የእስራኤል ንጉሥ የነፍስ ገዳይ ባሕርይ ነበረው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ ነፍሰ ገዳይ›› ወይም፣ ‹‹ያ ነፍሰ ገዳይ››
አንድ ሰው መላኩ ግልጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለ… ሰው ልኳል››
ይህ መሰየፍ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ራሴን ቆርጦ ለመጣል›› ወይም፣ ‹‹ራሴን ለመሰየፍ››
እዚህ ላይ ኤልሳዕ በዚህ ቃል የተጠቀመው ቀጥሎ ለሚናገረው የሽማግሌዎቹን ትኩረት ለመሳብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንድታደርጉ የምፈልገውን ስሙ››
በተዘጋ በር ማንም መግባት አይችልም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ውስጥ እንዳይገባ በሩን ዝጉ››
ኤልሳዕ ይህን ለሽማግሌዎቹ የተናገረው ንጉሡ ከኃላው እየመጣ መሆኑን በእርግጠኝነት ለመናገር ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጌታው እግር ኮቴ ድምፅ ከኃላው ነው›› ወይም፣ ‹‹እርሱ ከደረሰ በኃላ ንጉሡም ወዲያው ይመጣል››
‹‹የምነግራችሁ ነገር እውነትና አስፈላጊ ስለሆነ ልብ በሉ››
‹‹በእርግጥ ይህ ጥፋት›› እዚህ ላይ፣ ‹‹እነሆ›› ለሚከተለው አጽንዖት ይሰጣል፡፡ ‹‹ይህ ጥፋት›› የሚለው ሐረግ በሰማርያ የሚመጣውን ራብና የሚያስከትለውን ችግር ያመለክታል፡፡
ንጉሡ ይህን የጠየቀው ያህዌ ይረዳናል ብሎ እንደማያምን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እንደሚረዳን በማመን የምጸናው ለምንድነው?›› ወይም፣ ‹‹ከእንግዲህ የያህዌን ረድኤት አልጠብቅም››
እስራኤላውያን ከዚያ በፊት ከነበረው ጊዜ ይልቅ ለእነዚህ ሸቀጦች አነሥተኛ ገንዘብ እንደሚከፍሉ ነው የሚጠቁመው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች አንዱን መስፈሪያ ማለፊያ ዱቄት በአንድ ሰቅል፣ ሁለቱን መስፈሪያ ገብስም በአንድ ሰቅል ይሸጣሉ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹መስፈሪያ›› የሚለው ቃል፣ ‹‹ሴህ›› ሲሆን፣ 7 ሊትር የሚሆን የደቃቅ ነገሮች መለኪያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹7 ሊትር ማለፊያ ዱቄት… 14 ሊትር ገብስ››
ሰቅል ከ11 ግራም ጋር የሚመጣጠን መለኪያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹11 ግራም ብር›› ወይም ‹‹አንድ የብር ሳንቲም››
የንጉሡ የግል ረዳት የሆነው ከፍተኛ ሹም፣ ንጉሡ በክንዱ የሚደገፍበት ሰው መሆኑ ተመልክቷል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለንጉሡ ቅርብ የሆነው የጦር አዛዥ›› ወይም፣ ‹‹የንጉሡ የግል ረዳት የሆነው የጦር አዛዥ››
እህሎች እንዲያድጉ ያህዌ ብዙ ዝናብ ማዝነቡ ከሰማይ መስኮቶች ብዙ ውሃ እንዲወርድ ከማድረግ ጋር ተመሳስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ብዙ ዝናብ ከሰማይ ቢያዘንብ እንኳ››
የጦር አዛዡ ይህን የተናገረው አለማመኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህን ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ በፍጹም ሊሆን አይችልም››
‹‹አንተው ራስህ በዐይንህ›› የሚለው ሐረግ ኤልሳዕ የተናገረው ትንቢት ሲፈጸም በእርግጥ እንደሚያይ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ ሲሆን፣ አንተው ራስህ ትመለከታለህ››
‹‹ከገብሱ ዱቄት ምንም አትበላም››
ይህ ቃል እዚህ ጥቅም ላይ የዋለው ዋናውን የታሪክ ፍሰት ገታ ለማድረግ ነው፡፡ እዚህ ላይ ጸሐፊው የታሪኩን አዲስ ክፍል ያቀረባል፡፡
ሰዎቹ አራት ቢሆኑም ይህን የጠየቀው አንዱ ነው፡፡ ጥያቄው ይህን ማድረግ እንዳለባቸው አጽንዖት ይሰጣል፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እስክንሞት ድረስ በፍጹም እዚህ መቀመጥ የለብንም››ዝም ካሉን ሕይወታችን ትተርፋለች፤ ከገደሉንም ያው ሞቶ መገላገል ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ፀሐይ ከጠለቀች በኃላ ከመጨለሙ በፊት የለውን ምሽት ነው፡፡
‹‹ዳርቻ››
የሶርያ ሰራዊት ወደ ጦርነቱ እየመጣ ያለ የብዘ ወታደሮች ድምፅ ሰማ፡፡ ይሁን እንጂ፣ ጌታ እንዲሰሙ አድርጓቸው ነው እንጂ፣ ምንም ወታደር አልነበረም፡፡
‹‹የሶርያ ወታደሮች እርስ በርሳቸው››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ነገሥታት›› የሚለው ነገሥታቱንና ሰራዊቱን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኬጢያውያንና የግብፃውያን ሰራዊት››
‹‹ሊወጉን›› ወይም፣ ‹‹ሊወርሩን››
ሶርያውያን ብዙ የጠላት ሰራዊት ወደ ሰፈራቸው እየመጣ ነው ብለው እንዲያስቡ ጌታ ካደረገ በኃላ የሆነው እንዲህ ነበር፡፡
ይህ ፀሐይ ከጠለቀች በኃላ ጨለማ ከመሆኑ በፊት ያለው ጊዜ ነው፡፡
ይህ አሸናፊው ሰራዊት ከተሸናፊው የሚወስደውን ነገር ያመለክታል፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ብርና ወርቅ፣ ልብሶች›› ናቸው የተጠቀሱት፡፡
‹‹ጠዋት እስኪሆን››
አራቱን ሰዎች የሚቀጣው ሰው ራሱ ቅጣት እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ይቀጡናል›› ወይም፣ ‹‹አንድ ሰው ይቀጣናል››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ቤተ መንግሥት›› ንጉሡ ቤት ውስጥ የሚኖሩትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለንጉሡና ለሰዎቹ እንንገር››
ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወታደሮቹ እዚያው እያሉ ሄደው››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ ‹‹ከዚያም ሰዎቹ ቤተ መንግሥት ውስጥ ተናገሩ!›› ወይም፣ ‹‹ከዚያም ሰዎቹ ለንጉሡና ቤተ መንግሥቱ ውስጥ ላሉት ተናገሩ››
‹‹ሊያደርጉብን ያሰቡትን›› ወይም፣ ‹‹እኛን ለማታለል ያደረጉትን››
ይህ ማለት ከነሕይወታቸው ይይዙዋቸዋል እንጂ አይገድሏቸውም ማለት ነው፡፡
አብዛኞቹ የእስራኤላውያን ፈረሶች በራብ ምክንያት ሞተዋል፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በከተማዪቱ ውስጥ በሕይወት ካሉት ፈረሶች››
ወደ ሶርያውያን ሰራዊት ሰፈር የሚሄዱት ድርሻ ከተማ ውስጥ ከቀሩት እስራኤላውያን ድርሻ ጋር እኩል ነው፡፡ በራብ ይሞታሉ ወይም በሶርያ ወታደሮች ሊያዙ ይችላሉ፡፡
ማየት የፈለጉትን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነዚህ ለምጻሞች የነገሩን እውነት መሆኑን እንይ››
ንጉሡ ሄደው እንዲያዩ የፈለገውን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነዚህ ለምጻሞች የተናገሩት እውነት መሆኑን ሂዱና እዩ››
‹‹ሶርያውያን ወታደሮች የሄዱበትን መንገድ እስከ ዮርዳኖስ ወንዝ ድረስ ተከተሉ››
ይህ ግነት ሲሆን፣ ሰዎቹ በሄዱበት መንገድ እነዚህ ነገሮች ተበታትነው አዩ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በየመንገዱ ልብሶችና ዕቃዎች ነበሩ››
ይህ ከተሸነፈው ሰራዊት ንብረት መውሰድ ማለት ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለዚህም ሰዎቹ አንዱን መስፈሪያ ማለፊያ ዱቄት በአንድ ሰቅል፣ ሁለቱን መስፈሪያ ገብስም በአንድ ሰቅል ሸጡ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹መስፈሪያ›› ተብሎ የተተረጐመው፣ ‹‹ሴህ›› የሚለው ቃል ሲሆን፣ ደረቅ ነገሮች በሚለኩበት መለኪያ ከ7 ሊትር ጋር እኩል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹7 ሊትር ማለፊያ ዱቄት… 14 ሊትር ገብስ››
ሰቅል ከ11 ግራም ጋር የሚተካከል መለኪያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹11 ግራም የሚያህል ብር›› ወይም፣ ‹‹አንድ የብር ሳንቲም››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ቃል›› ያህዌን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እንደ ተናገረው››
የንጉሡ የቅርብ ረዳት የነበረው ከፍተኛ ባለ ሥልጣን ንጉሡ እጁን ይደግፈው የነበረ ሰው እንደ ሆነ ተነግሮአል 2 ነገሥት 7፥2 ላይ ያለውን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለንጉሡ ቅርብ የነበረው የጦር አዛዥ›› ወይም፣ ‹‹የንጉሡ የቅርብ ረዳት የነበረው የጦር አዛዥ
ሕዝቡ ምግብ ለማግኘት እየተጣደፉ ስለ ነበር፣ ሰውየው ጋር ተጋጩ፤ ረጋግጠውም ገደሉት፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች ጸሐፊው 2 ነገሥት 7፥1-2 ላይ ያለውን በድጋሚ በማቅረብ የሆነውን ነገር ያሳጥራል፡፡
‹‹ነገ በዚህ ጊዜ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹መስፈሪያ›› ተብሎ የተተረጐመው፣ ‹‹ሴህ›› የተሰኘው ቃል ሲሆን፣ በደረቅ ነገር መለኪያ ከ7 ሊትር ጋር እኩል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹14 ሊትር ገብስ… 7 ሊትር ማለፊያ ዱቄት››
ሰቅል ከ11 ግራም ጋር እኩል የሆነ መስፈሪያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹11 ግራም የሚያህል ብር›› ወይም፣ ‹‹አንድ የብር ሳንቲም››
‹‹ተመልከት›› ወይም፣ ‹‹ስማ›› ወይም፣ ‹‹የምነግርህን ልብ በል››
እህል እንዲበቅል ያህዌ ዝናብ ማዝነቡ የሰማይ መስኮቶች ጋር ተመሳስሎአል፡፡ 2 ነገሥት 7፥2 ላይ ያለውን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ከሰማይ ብዙ ቢያዘንብ እንኳ››
የጦር አዛዡ እንዲህ ያለው አለማመኑን ለማሳየት ነው፡፡ ጥያቄውን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ 2 ነገሥት 7፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ በፍጹም አይሆንም››
‹‹በዐይንህ ታያለህ›› የሚለው ሐረግ ኤልሳዕ ትንቢት የተነገረውን የጦር አዛዡ በእርግጥ እንደሚያይ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ 2 ነገሥት 7፥2 እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ ሲሆን አንተው ራስህ ታያለህ››
‹‹ከዚያ ገብስ ምንም አትበላም››
ይህ ቃል እዚህ ጥቅም ላይ የዋለው የዋናውን ታሪክ ፍሰት ገታ ለማድረግ ነው፡፡ ጸሐፊው የታሪኩን አዲስ ክፍል መናገር ይጀምራል፡፡
የዚህች ሴትና የልጇ ታሪክ 2 ነገሥት 4፥8 ላይ ይገኛል፡፡
‹‹ወደ ሕይወት የመለሰላት››
እዚህ ላይ መነሣት አንድ ሰው ሲያደርግ የነበረውን በማቆም የተነገረውን ማድረግ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምነግርሽን አድርጊ… እርሷም የእግዚአብሔር ሰው የነገራትን አደረገች››
‹‹የእግዚአብሔር ሰው ኤልሳዕ››
ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን ንጉሥ ነው፡፡
ሴትዮዋ ስትሄድ ቤቷና ንብረቷ ተወስዶ ነበር፡፡ እንዲመለስላት እየለመነች ነው፡፡ የዚህን ትርጒም የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቤቷና ንብረቷ እንዲመለስላት››
ይሄ የሚያመለክተው ስለ ልጇ መሞትና ኤልሳዕ እንዴት እንዳስነሣላት ነው፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልጇ ላይ ስለሆነው ጉዳይ››
ይህ የሚያመለክተው እርሷ ከሄደች ጀምሮ እርሻዋ ማስገኘት የሚችለውን ገንዘብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእርሻዋ ማግኘት የነበረባትን ጥቅም ሁሉ››
ይህ የሶርያ ንጉሥ ስም ነው፡፡ ስሙ፣ ‹‹የሐዳድ ልጅ›› ማለት ነው፡፡ 6፥24 ላይ የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
አንድ ጊዜ ብቻ ሳይሆን አዛሄል ብዙ ገጸ በረከት ይወስዳል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብዙ ገጸ በረከት ወስዶ››
ይህ ሐረግ፣ ስጦታዎቹን ይዞ እንዲሄድ ማለት ነው፡፡ ‹‹ይዘህ ሂድ››
‹‹የእግዚአብሔር ሰው ኤልሳዕ››
‹‹እግዚአብሔርን እንዲጠይቅ ለኤልሳዕ ንገረው››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአርባ ግመል አስጭኖ››
‹‹40 ግመሎች››
ቤንሐዳድ በቀጥታ የኤልሳዕ ልጅ አልነበረም፤ አዛሄል እንዲህ ያለው በመካከላቸው የነበረውን ጥብቅ ግንኙነት ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ልጅህ የሆነው የሶርያ ንጉሥ ቤንሐዳድ››
‹‹አዛሄል ምቾት እስኪያጣ ድረስ››
አዛሄል ኤልሳዕን እንዲህ ያለው እርሱን ለማክበር ነው፡፡
እግዚአብሔር ለኤልሳዕ ወደ ፊት የሚሆነውን አሳይቶታል፡፡
አንተ የሚለው የሚወክለው አዛሄልን ቢሆንም፣ እዚህ ላይ ግን ወደ ፊት ንጉሥ ሲሆን በእርሱ ሥር የሚሆኑትን ወታደሮች ነው፡፡
‹‹አንተ›› የሚለው የሚወክለው አዛሄልን ቢሆንም፣ እዚህ ላይ የሚያመለክተው አዛሄልን ሳይሆን ወታደሮቹን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወታደሮችህ ያቃጥላሉ… ወታደሮችህ ይገድላሉ››
‹‹ትንንሽ ልጆቻቸውን ትጨፈልቃለህ›› — ይህ ልጆቹን የሚገድሉ ወታደሮችን ጭካኔ ያመለክታል፡፡
ይህ ማለት ሰዎቹ በጦርነት ይገደላሉ ማለት ነው፡፡ ሰይፍ በጦርነት ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውል ዋና መሣሪያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጦርነት ሰዎቻቸውን በሰይፍ ትገድላለህ››
ይህ ለይቶ የሚያመክተው የማሕፀን መቀደድን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያረገዙ ሴቶቻቸውን ማሕፀን በሰይፍ ትቀድዳለህ››
አዛሄል ራሱን የኤልሳዕ አገልጋይ በማለት ይጠራል፡፡ አዛሄል እንዲህ ያለው ኤልሳዕ የተናገረውን አሰቃቂ ነገር መፈጸም እችላለሁ ብሎ አለማመኑን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዲህ ያለውን ጀብዱ ማድረግ አልችልም›› ወይም፣ ‹‹እንዲህ ያለውን ጀብዱ ለማድረግ ለመሆኑ እኔ ማን ነኝ››
‹‹ይህን አሰቃቂ ነገር›› እዚህ ላይ፣ ‹‹ጀብዱ›› ሰፊ ውጤት ያለውን አሰቃቂ ነገር ለማመልከት ነው፡፡
አዛሄል ስለ ራሱ እየተናገረ ነው፡፡ ራሱን ከውሻ ጋር በማነጻጸር ዝቅተኛነቱንና ተፅዕኖ ማድረግ የማይችል መሆኑን እየተናገረ ነው፡፡ እዚህ ላይ ውሻ ዝቅተኛ እንስሳን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ እንደ ውሻ ዐቅመ ቢስ ነኝ›› ወይም፣ ‹‹እኔ እንደ ዝቅተኛው እንስሳ ዐቅመ ቢስ ነኝ››
‹‹ጌታው›› የሚለው የሚያመለክተው ቤንሐዳድን ነው፡፡
ይህ ማለት ቤንሐዳድ በውሃ በራሰ ወፍራም ልብስ ታፈነ ማለት ነው፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር ይበልጥ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቤንሐዳድ መተንፈስ ስላልቻለ ሞተ››
ኢዮራም የይሁዳ ንጉሥ ሆነ የአክዓብ ልጅ ኢዮሆራም በእስራኤል በነገሠ በአምስተኛው ዓመት ይህ የሚገልጸው የአሁኑ የእስራኤል ንጉሥ ኢዮሆራም ምን ያህል ዓመት እንደ ገዛ በመግለጽ ኢዩራም በይሁዳ ላይ መንገሥ የጀመረበትን ጊዜ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአክዓብ ልጅ ኢዮሆራም የእስራኤል ንጉሥ በሆነ አምስተኛው ዓመት›› ወይም፣ ‹‹የአክዓብ ልጅ ኢዮሆራም በእስራኤል በነገሠ አምስት ዓመት ሲሆነው››
‹‹5 ዓመት››
የኢዮሣፍጥ ልጅ ኢዮራም የይሁዳ ንጉሥ ሆነ
‹‹32 ዓመት››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ተከተለ›› የሚለው እንደ ንጉሥ እንዴት እንደ ኖረና እንደ ገዛ የሚያመለክት ነው፡፡ በታሪክ ውስጥ በዚህ ጊዜ፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የነበሩት የእስራኤል ነገሥታት ክፉዎች ነበሩ፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእርሱ በፊት እንደ ነገሡት የእስራኤል ነገሥታት ሁሉ ኢዮራም ክፉ ንጉሥ ነበር››
እዚህ ላይ የአክዓብ፣ ‹‹ቤት›› የአክዓብን ቤተ ሰብና የቅርብ ዘመዶቹን ያመለክታል፡፡ አክዓብ የኢዮራም ሚስት አባት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የተቀሩት የአክዓብ ቤተ ሰቦች እንዳደረጉት››
ኢዮራም ያገባው የአክዓብን ልጅ ነበር
የያህዌ፣ ‹‹ፊት›› የያህዌን ፍርድ ወይም መለኪያ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእግዚአብሔር ፍርድ ክፉ ድርጊት›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ የሚለውን››
እዚህ ላይ ‹‹ይሁዳ›› እዚያ የሚኖረው ሕዝብ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የይሁዳን ሕዝብ ሊያጠፋ››
‹‹ምንጊዜም ቢሆን ዘር እንደሚሰጠው ያህዌ ለዳዊት ቃል ገብቶለት ስለ ነበር›› ይህ ልጆቹ ሁሌም ይሁዳን እንደሚገዙ ያህዌ ለዳዊት የሰጠውን ተስፋ ቃል ያመለክታል፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልጆቹ ሁሌም ይሁዳን እንደሚገዙ ያህዌ ለዳዊት ነግሮት ስለ ነበር››
‹‹ኤዶም በ… ላይ ዐመፀ››
እዚህ ላይ ‹‹እጅ›› የይሁዳን ተቆጣጣሪነት፣ ‹‹ይሁዳ›› ደግሞ በተለይ የይሁዳን ንጉሥ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከይሁዳ ንጉሥ ቁጥጥር››
‹‹ለራሳቸው ንጉሥ ሾሙ››
‹‹ተሻገረ›› የሚለውን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዮራም የጠላትን ድንበር ተሻገረ››
የይሁዳ ንጉሥ ኢዮራም ሞተ፤ ልጁ አካዝያስ ነገሠ
ከዚያ በኃላ ኤዶም በይሁዳ ቁጥጥር ሥር አልሆነም፤ እስከ ዛሬም እንደዚያው ነው››
‹‹ይሁዳ›› የይሁዳን ንጉሥ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳ ንጉሥ ላይ›› ወይም፣ ‹‹በይሁዳ ንጉሥ ሥልጣን ላይ››
ይህ እስከ ተጻፈ ድረስ
እንደ ኤዶም ሁሉ ልብና በይሁዳ ንጉሥ ላይ ዐመፀ፡፡ ‹‹ልብና›› እዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የልብና ሕዝብ››
‹‹ስለ ኢዮራም ታሪክና ያደረገውን ለማንበብ››
ጥያቄው የቀረበው ኢዮራምን የሚመለከት መረጃ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ እንደሚገኝ ለአንባቢ ለመንገር ወይም ለማሳሰብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነዚህ ነገሮች በይሁዳ… ተጽፈዋል›› ወይም፣ ‹‹ስለዚያ ሁሉ በይሁዳ… ተጽፎአል››
‹‹አንቀላፋ›› ማለት ‹‹ሞተ›› የሚለው ሌላ ቃል ነው፡፡ ከሞተ በኃላ አባቶቹ በተቀበሩበት መቃብር ተቀበረ፡፡ ‹‹ተቀበረ›› የሚለውን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዮራም እንደ አባቶቹ አንቀላፋ፤ ከአባቶቹም ጋር ቀበሩት››
‹‹ከዚያም የኢዮራም ልጅ አካዝያስ ነገሠ››
አካዝያስ የይሁዳ ንጉሥ ሆነ
የአሁኑ ንጉሥ ኢዮራም ምን ያህል ዘመን በእስራኤል እንደ ነገሠ በመግለጽ አካዝያስ በይሁዳ መንገሥ የጀመረበትን ዘመን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአክዓብ ልጅ ኢዮራም የእስራኤል ንጉሥ በሆነ በዐሥራ ሁለተኛው ዓመት››
‹‹12ኛ ዓመት››
‹‹22 ዓመት››
ጐቶልያ የአንድ ሴት ስም ነው፡፡ ዖምሪ የአንድ ሰው ስም ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሄደ›› የሰውን ጸባይ ወይም አኗኗር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አካዝያስ እንደ ሌሎቹ ኖረ››
እዚህ ላይ፣ የአክዓብ፣ ‹‹ቤት›› ቤተ ሰቡን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአክዓብ ቤተ ሰብ››
የያህዌ ፊት የያህዌን ፍርድና መለኪያ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ክፉ የሆነውን›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ እንደ ክፉ የሚያስበውን››
ይህ የሚያመለክተው አካዝያስ ከአክዓብ ጋር ያለውን ቀረቤታ ነው፡፡ የአካዝያስ አባት የአክዓብን ልጅ አግብቶ ነበር፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአክዓብን ልጅ ያገባ ሰው ልጅ›› ወይም፣ ‹‹የንጉሥ አክዓብ የአማች ልጅ››
እዚህ ላይ የተጠቀሰው የሦስት ነገሥታት ስም አብረዋቸው ያሉ ሰራዊቶችንም ይመለከታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአካዝያስ ሰራዊት፣ የሶርያ ንጉሥ አዛሄልን ለመውጋት ከእስራኤል ንጉሥ ኢዮራም ሰራዊት ጋር ተባበረ››
ይህን፣ ‹‹እንዲፈወስ›› ወይም፣ ‹‹እንዲሻለው›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡
‹‹አዛሄል›› የሚለው ራሱንና ሰራዊቱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሶርያ ንጉሥ አዛሄል ሰራዊት››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሶርያውያን ኢዮራምን አቁስለውት ነበር››
ይህ የነቢያት ስብስብ ማለት እንጂ፣ የነቢያት ልጆች ነበሩ ማለት አይደለም 2 ነገሥት 2፥3 ላይ ያለውን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የነቢያት ስብስብ››
‹‹በእጅህ›› የሚለው ሐረግ ማሰሮውን ይዞ የሚሄደው እርሱ መሆኑን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይዘህ››
ይህን የከተማ ስም፣ 2 ነገሥት 8፥28 ላይ ያለውን በተረጐምህበት መንገድ ተርጒመው፡፡
ይህ ማለት ኢዮሣፍጥ የኢዩ አባት ነበረ፤ ናምሲ የኢዮሣፍጥ አባት ነበረ ማለት ነው፡፡
ይህ ከኢዩ ጋር የተቀመጡ ሰዎችን ያመለክታል፡፡
‹‹ከእርሱ ጋር ሂድ›› ወይም፣ ‹‹ውሰደው››
‹‹ወደ ጓዳ››
ጸሐፊው፣ ‹‹እነሆ›› በተሰኘው ቃል የተጠቀመው ቀጥሎ ላለው ትኩረት ለመሳብ ነው፡፡ ይህን ለማለት በቋንቋህ ሌላ መንገድ ካለ ተጠቀምበት፡፡
ኢዩ ከጦር መኰንኖቹ ጋር ተቀምጦ ነበር፡፡ በቋንቋህ እንደዚያ ማድረግ አስፈላጊ ከሆነ የታሪኩ ፍሰት ውስጥ ኢዩን ማስተዋወቅ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዩና ሌሎች የጦር መኰንኖች አብረው ተቀምጠው ነበር››
ወጣቱ ነቢይ የእስራኤል ንጉሥ እንዲሆን ከቀባው ኢዩ ጋር እየተነጋገረ ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ የነቢያትና የአገልጋዮች፣ ‹‹ደም›› ሞታቸውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአገልጋዮቼ የነቢያትንና የያህዌን አገልጋዮች መገደል ለመበቀል›› ወይም፣ ‹‹ስለ አገልጋዮቼ ነቢያትና ስለ ያህዌ አገልጋዮች ሞት እንድቀጣቸው››
ውስጠ ታዋቂ የሆነውን ግሥ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ደማቸውን እንድበቀል››
ይህን በሌላ መልክ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኤልዛቤል አገልጋዮቿን በማዘዝ ያስገደለቻቸውን›› ወይም፣ ‹‹በኤልዛቤል ትእዛዝ የተገደሉትን››
ይህ ማለት በኤልዛቤል ትእዛዝ የተገደሉ ሰዎች ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኤዛቤል ትእዛዝ›› ወይም፣ ‹‹ኤልዛቤል ስላዘዘች››
‹‹እቆርጣለሁ›› እገድላለሁ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአክዓብ ቤት ሁሉ ይጠፋል፤ በቤተ ሰቡ ያለ ማንኛውም ወንድ ልጅ እንዲገደል አደርጋለሁ›› ወይም፣ ‹‹ማንኛውንም ወንድ ልጅ ጨምሮ የአክዓብ ቤተ ሰብ ሁሉ ይጠፋል››
ሐረጉ ጥቅም ላይ የዋለው ማንኛውንም ወንድ ለማመልከት ነው፤ ‹‹ልጅ›› የሚለው ግን ልጆችንም እንደሚጨምር ግልጽ አድርጐታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንኛውም ወንድ››
ወጣቱ ነቢይ የእስራኤል ንጉሥ እንዲሆን ለቀባው ለኢዩ የያህዌን ቃል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ ማለት ኢዮሮብዓምን ባኦስንና ቤተ ሰቡን እንዳጠፉ ሁሉ ያህዌ አክዓብንና ቤተ ሰቡን ያጠፋል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹… እንዳስወገድሁ የአክዓብንም ቤት አስወግዳለሁ››
ይህ ቃል ሦስት ጊዜ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ በእያንዳንዱ ጊዜ፣ ‹‹ቤት የሚለው ስሙ የተጠቀሰው ሰው፣ ‹‹ቤተሰብ›› ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የ… ቤተ ሰብ››
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡ ናባጥ የሚለውን ስም 2 ነገሥት 3፥3 ላይ ያለውን እንደ ተረጐምህ ተርጉመው፡፡
ይህ ማለት የሞተ አካሏን ውሾች ይበሉታል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኤልዛቤልን ሬሳ ውሾች ይበሉታል››
ይህ ንጉሥ አክዓብን የሚያገለግሉ ሌሎች ባለ ሥልጣኖች ያመለክታል፡፡
‹‹ወፈፌ ሰው››
ኢዩ እርሱ ወጣት ነቢይ እንደ ሆነና ወጣት ነቢያት ደግሞ በአጠቃላይ ስለሚናገሩት ነገር ሁሉም እንደሚያውቁ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ እርሱ ያሉ ወጣት ነቢያት የሚናገሩትን ታውቃላችሁ››
‹‹እርሱ ያለውን ንገረን››
‹‹ስለ ተለያዩ ነገሮች ነገረኝ››
በዚህ ባሕል መሠረት እግሮቹ ቆሻሻውን መሬት እንዳይረግጡ ልብሶችን አውልቆ እግር ሥር ማንጠፍ ለንጉሡ ያላቸውን ክብር መግለጫ መንገድ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከላይ ያለውን ልብሳቸውን እያወለቁ እንዲራመድበት ኢዩ ፊት አኖሩ››
ሁሉም ሰው መለከት አይነፋም፡፡ መለከት የሚነፋው አንድ ሰው ብቻ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእነርሱ አንዱ መለከት ነፍቶ እንዲህ አለ››
የዚህን ሰው ስም 2 ነገሥት 9፥2 እንደ ተረጐምህ ተርጒመው፡፡
ይህ ቃል እዚህ ጥቅም ላይ የዋለው የዋናውን ታሪክ ፍሰት ገታ ለማድረግ ነው፡፡ ኢዮራም እንዴት እንደ ቆሰለና ለማገገም ወደ ኢይዝራኤል እንደ ሄደ ጸሐፊው የታሪኩን ዳራ መረጃ ያቀርባል፡፡
ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን ሰራዊት ብቻ እንጂ፣ በእስራኤል የሚኖረውን ሁሉ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱና ሰራዊቱ›› ወይም፣ ‹‹እርሱና የእስራኤል ሰራዊት››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቁስሉ እንዲሻለው››
ይህ ማለት የቆሰለው ከሶርያውያን ጋር ሲዋጋ ነበር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሶርያ ሰራዊት ጋር ሲዋጋ ኢዮራም ከደረሰበት ቁስል››
ይህ የሚያመለክተው አዛሄልና ሰራዊቱን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሶርያ ንጉሥ በአዛሄልና በሰራዊቱ››
የዚህን ሰው ስም 2 ነገሥት 8፥8 ላይ እንደ ተረጐምኸው ተርጉመው፡፡
ይህ የሚናገረው ከኢዮራም ጋር በሬማት ዘገለዓድ ስለ ነበሩት ባለ ሥልጣኖች ነው፡፡
‹‹ከእኔ ጋር የምትስማሙ ከሆነ›› ኢዩ ይህን ያለው ንጉሥ ለመሆንና ያለውን ሐሳብ ሕዝቡ ይደግፉ እንደ ሆነ ለማመልከት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእውነት ንጉሣችሁ እንድሆን የምትፈልጉ ከሆነ››
ይህ የሚያመለክተው የኢዩን ዕቅድ ለኢዮራምና ለሰራዊት መናገርን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኢይዝራኤል ያለውን ንጉሥ ኢዮራምና ሰራዊቱን ለማስጠንቀቅ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹አሁን›› የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የዋናውን ታሪክ ፍሰት ገታ ለማድረግ ነው፡፡ እዚህ ላይ ጸሐፊው አካዝያስ ኢዮራምን ስለ ጐበኘበት ምክንያት ዳራ የሚሆን መረጃ ይሰጣል፡፡
ዘበኛ
‹‹ኢዮና ወታደሮቹ ገና ሩቅ እያሉ››
ኢዩ ይህን ጥያቄ ያቀረበው ለሰላም ቢሆን ወይም ባይሆን፣ የእርሱ ጉዳይ እንዳይደለ ለመልእክተኛው ለመናገር ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሰላም መምጣት አለመምጣቴ የአንተ ጉዳይ አይደለም›› ወይም፣ ‹‹ለሰላም መምጣት አለመምጣቴን ማወቅ የአንተ ጉዳይ አይደለም››
ንጉሡ ላቀረበው ጥያቄ መልስ ይዞ መልእክተኛው ተመልሶ አለመምጣቱን ለንጉሥ ኢዮራም ተናገረ፡፡
‹‹ስለዚህ ንጉሥ ኢዮራም ከኢዩና ከሰራዊቱ ጋር እንዲገናኝ ሁለተኛ ፈረሰኛ ላከ፡፡››
ቀደም ሲል ኢዮራም አንድ ሰው ልኮ ነበር፡፡ ይኸኛው ቀጣዩ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌላ ሰው››
ኢዩ ይህን ጥያቄ ያቀረበው የመጣው ለሰላም ቢሆን ወይም ባይሆን፣ ያ የእርሱ ጉዳይ አለመሆኑን ለመልእክተኛው ለመንገር ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሰላም መምጣት አለመምጣቴ የአንተ ጉዳይ አይደለም››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሠረገላው ነጂ አነዳድ የኖሜሲ ልጅ የኢዩን አነዳድ ይመስላል››
‹‹እያንዳንዱ በገዛ ራሱ ሠረገላ››
‹‹ኢዩ የነበረበት ቦታ ሲደርሱ››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
ይህ ከኢይዝራኤል የሆነ ሰው ማለት ነው፡፡
ኢዩን ይህን የጠየቀው የመጣው ለሰላም እንዳይደለ ለማመልከት ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናትህ ኤልዛቤል መተትና ግል ሙትናዋ እንዲሁም ጣዖት አምልኮ በዝቶ እያለ ሰላም ሊኖር አይችልም››
‹‹ሰረገላውን ወደ ኃላ አዙሮ ሸሸ››
ማታለል ወይም ማሳሳት
‹‹በኀይሉ ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹በብርታቱ ሁሉ››
ኢዮራም በቀስት ተወግቶ ሞተ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዮራም ሠረገላው ውስጥ ሞቶ ወደቀ››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
‹‹ሬሳውን አንሥተህ ጣል›› ወይም፣ ‹‹በድኑን አንሣና ጣል››
‹‹አትርሳ››
ይህ ማለት የጋለቡት ከአክዓብ ሰረገላ ተከትለው ነበር ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ደም›› የሚያመለክተው ግድያን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የናቡቴንና የልጆቹን መገደል››
ይህ ማለት ለፈጸመው ክፉ ነገር ለአክዓብ ተገቢ ቅጣት ይሰጣል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ላደረግኸው ክፉ ነገር የሚገባህን እሰጥሃለሁ››
‹‹ሬሳውን አንሥተህ ናቡቴ እርሻ ውስጥ ጣለው››
‹‹የተነገረን ትንቢት እንዲፈጸም››
ይህ ኢዩ ኢዮራምን ከገደለ በኃላ የይሁዳ ንገሥ አካዝያስ ላይ የሆነ ነው፡፡
‹‹ኢዮራም ላይ የሆነውን ሲያይ››
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡
‹‹ዐቀበት›› ወደ ጉር ሲሄዱ የሚወጡት ኮረብታ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ጉር በሚወስደው መንገድ››
‹‹ከጥንት ወላጆቹ››
የአሁኑ የእስራኤል ንጉሥ ስንት ዓመት እንደ ገዛ በማመልከት አካዝያስ መግዛት የጀመረበትን ጊዜ ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአክዓብ ልጅ ኢዮራም የእስራኤል ንጉሥ በሆነ በዐሥራ አንደኛው ዓመት››
‹‹ከጥንት ወላጆቹ››
‹‹ዐይኗን ተኳኩላ፣ ጠጉርዋን ተሠርታ››
ኤልዛቤል ይህን የጠየቀችው ኢዩ የመጣው በሰላም እንዳልሆነ ለማመልከት ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ጌታህን የገደልህ ዘምሪ፣ የመጣኸው ለሰላም አይደለም››
እዚህ ላይ ኤልዛቤል፣ ‹‹ዘምሪ›› ያለችው ነፍሰ ገዳይ መሆኑን ለማመልከት ነው፡፡ ዘምሪ ንጉሥ መሆን ስለ ፈለገ፣ የእስራኤልን ንጉሥ የገደለ የጦር አዛዥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዘምሪ ጌታውን እንደ ገደለ አንተም ጌታህን የገደልህ››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
‹‹አብሮ መሆን›› ታማኝና ተባባሪ መሆን ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእኔ ታማኝ የሆነ››
ኢዩ ኤልዛቤልን በመስኮት እንዲወረውሩአት ለጃንደረቦቹ እየነገረ ነው፡፡
ይህ ማለት ፈረሶቹ ረጋገጡአት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰረገላውን ይስቡ የነበሩ የኢዩ ፈረሶች በኮቴአቸው ረጋገጡአት››
‹‹አሁን ተመልከቱ›› ማለት ቦታው ተለይቶ ሚነገረው ልብ በሉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሁን ሂዱ››
x
‹‹ከአካሏ የቀረ አልነበረም›› ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያገኙት ከአካሏ የተረፈ››
መዳፍ የእጅ ውስጥ ክፍል ነው፡፡
ይህ ከቴስቢ የሆነ ሰው ማለት ነው፡፡ 2 ነገሥት 1፥3 ላይ ይህን እንዴት እንደተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ይህ ፍግ እርሻ ውስጥ እንደሚበታተን የኤልዛቤልም ሥጋ ቁርጥራጭ እርሻ ውስጥ መበታተኑን ይናገራል፡፡ ሥጋዋ በጣም ስለሚበጣጠስ ማንም ሰብሰቦ መቅበር አይችልም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኤልዛቤል ሥጋ እንደ ፍግ እርሻ ውስጥ ይበታተናል… ስለዚህ እርሷ መሆንዋን ማንም ማወቅ አይችልም››
ለማዳበሪያ የሚውል ነገር
‹‹ማንም እርሷ መሆንዋን አያውቅም›› ወይም፣ ‹‹ማንም ኤልዛቤል ናት ብሎ መናገር አይችልም››
‹‹70 ወንዶች ልጆች››
ይህ ማለት ኢዩ ደብዳቤ የሚያደርስ መላእክተኛ ላከ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዩ ደብዳቤ ጻፈ፤ ወደ ሰማርያ እንዲያደርሰውም መልእክተኛ ላከ››
‹‹ደብዳቤው፣ ‹‹የጌታችሁ›› የሚል ነበር
ዙፋን ላይ መቀመጥ ንጉሥ መሆን ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአባቱ ቦታ ንጉሥ አድርጉት››
‹‹ስለ ጌታችሁ ዘሮች›› - ንጉሥ እንዲሆን የመረጡት ሰው የአክዓብ ወራሽ ተብሏል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለጌታችሁ ዘር ተዋጉ›› ወይም፣ ‹‹ተዋጉለት››
‹‹በጣም ፈሩ››
‹‹ሁለት ነገሥታት፣ ኢዮራምና አካዝያስ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹መቆም›› ችግሩን መቋቋም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዩን መቋቋም አይችሉም›› ወይም፣ ‹‹ኢዩን መዋጋት አይችሉም››
ሰዎቹ ይህን ያሉት ኢዩን እንደማይችሉት ለመናገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኛም ብንሆን እርሱን መቋቋም አንችልም›› ወይም፣ ‹‹እኛም አንችለውም››
‹‹የከተማዪቱ ከንቲባ›› እዚህ ላይ፣ ‹‹ገዥ›› ሥልጣንና ኀላፊነት ያለው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በከተማዋ ላይ ኀላፊ የነበረው ሰው››
ይህ ማለት የንጉሡን ልጆች ያሳደጉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የንጉሡን ልጆች ያሳደጉ››
እዚህ ላይ፣ የኢዩ፣ ‹‹ዐይን›› የእርሱን፣ ‹‹ፊት›› ያመለክታል፤ የእርሱ ፊት እርሱ የሚያስበውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ትክክል የመሰለህን አድርግ›› ወይም፣ ‹‹መልካም መስሎ የታየህን አድርግ››
ኢዩራም አንድ ደብዳቤ ጽፎ ነበር፤ ይህ ሁለተኛው ነው አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ገና ደብዳቤ ጻፈላቸው›› ወይም፣ ‹‹ሌላ ደብዳቤ ጻፈላቸው››
‹‹የአንድ ሰው ወገን መሆን›› ለእርሱ ታማኝ መሆንና ደጋፊው መሆን ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእኔ ታማኝ ከሆናችሁ››
ሰምታቸሁ ታዘዙ
የኢዩ፣ ‹‹ቃል›› እርሱ የተናገረውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምነግራችሁን››
የአክዓብን ልጆች ራሶች ቆርጠው ለኢዩ እንዲያመጡ ነው የተነገረው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ራሳቸውን ቆርጣችሁ አምጡልኝ››
ይህ የሚያመለክተው እነርሱን ገድሎ ራሳቸውን መቁረጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጌታችሁን ልጆች ግደሉ፤ ራሳቸውንም ቁረጡ››
‹‹በቁጥር 70… 70 ሰዎች››
ሲንከባከቧቸውና ሲያስተምሯቸው የነበሩ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሲያሳድጓቸው የነበሩ›› ወይም፣ ‹‹ሲንከባከቧቸው የነበሩ››
ይህ ማለት ቅርጫቶቹን ለኢዩ የሚያደርሱ ሰዎች ላኩ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ኢዩ የሚያደርሱ ሰዎች ላኩ››
‹‹የአክዓብ ልጆች››
‹‹ኢዩ ወደ ከተማው በር ወጥቶ ሰዎቹ ፊት ቆመ››
ንጹህ የሆኑት ከምን እንደ ነበር መግለጽ ይቻላል፡፡ ምናልባትም 1)‹‹ኢዮራም ላይ በሆነው ንጹሐን ናችሁ›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ ወይም 2) በኢዮራምና በቤተ ሰቡ ሞት ኃላፊነት የለባችሁም፡፡›› ‹‹ኢዮራምና ቤተ ሰቡ ላይ ከደረሰው እናንተ ንጹሐን ናችሁ›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ኢዩ ይህን ቃል የተጠቀመው ቀጥሎ ወደሚናገረው የሰዎቹን ትኩረት ለመሳብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አድምጡ›› ወይም፣ ‹‹ቃሌን ስሙ››
ኢዩ ይህን የጠየቀው ስለ ሁኔታው ሕዝቡ በጥልቀት እንዲያስቡ ለማድረግ ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒሞቹም 1) ‹‹ለ70ዎቹ የአክዓብ ልጆች ሞት ተጠያቂዎቹ የሰማርያ ሰዎች ናቸው›› 2) ‹‹እነዚህ ሰዎች እንዲሞቱ የያህዌ ፈቃድ ነበር››
‹‹ተረዱ›› ወይም፣ ‹‹ይህን ሐቅ ልብ በሉ››
ይህ የሚናገረው ያህዌ ይሆናል ያለው ሁሉ እንደሚሆን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከያህዌ ቃል አንዲቱም አትወድቅም›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ የተናገረው ሁሉ ይሆናል››
ይህ የሚናገረው እርሱ ራሱ የገደላቸው ይመስል፤ ያህዌ የአክዓብ ልጆች እንዲሞቱ ማድረጉን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እንደዚያ እንዲሆን አደረገ››
ኢዩ እንዲገደሉ አዘዘ እንጂ፣ እርሱ በግሉ እነዚህን ሰዎች ሁሉ አልገደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዩ ሁሉም እንዲገደሉ አዘዘ›› ወይም፣ ‹‹ኢዩ ሁሉ እንዲገደሉ አዘዘ››
‹‹በሕይወት ያሉትን ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹የቀሩትን ሁሉ››
ይህ ሁሉም ተገደሉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁሉም እስኪሞቱ ድረስ›› ወይም፣ ‹‹ሁሉም እስኪያልቁ ድረስ››
ይህ በጐች የሚሸለቱበት ቦታ ስም ነው፡፡
‹‹ሰላም ለማለት መጥተናል››
‹‹የንጉሥ ኢዮራም ልጆች››
ይህ ሳይገድሉ መያዝ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያዛቸው›› ወይም፣ ‹‹አሰራቸው››
‹‹ያዛቸው››
‹‹42 ሰዎች››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁሉንም ገደላቸው››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
እዚህ ላይ የሰው፣ ‹‹ልብ›› ታማኝነቱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ለአንተ ታማኝ እንደ ሆንሁ ታማኝ ትሆንልኛለህን?››
‹‹እንደዚያ ከሆነ እጅህን እጄ ላይ አስቀምጥ›› ወይም፣ ‹‹እንደዚያ ከሆነ፣ እንጨባበጥ›› በብዙ አገሮች ሁለት ሰዎች ከተጨባበጡ ስምምነታቸውን ያረጋግጣል፡፡
‹‹ቅናት›› የሚለው ቃል ቅጽልን ሊያመለክት ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቀናተኛ መሆኔን እይልኝ››
‹‹ንጉሣዊ ቤተ ሰብን ሁሉ››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የሰጠው ኤልያስ የተናገረው ትንቢት እንዲፈጸም››
‹‹ሕዝብ ሁሉ ወደዚያ እንዲመጡ ጠራ››
‹‹የሰማርያ ሕዝብ ሁሉ››
‹‹ከአክዓብ የበለጠ አገለገሉ››
‹‹አንድ እንኳ እንዳይተርፍ››
ይህ ማለት ካልመጡ ይገደላሉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የማይመጣ ካለ እንገድለዋለን››
ይህ ማለት አንድ ነገር ለማድረግ ጊዜ መወሰን ማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ ግን ለበአል ጉባኤ ለማድረግ እየተዘጋጁ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተዘጋጁ››
ይህን መልእክቱ ወደ አገሩ ሁሉ የሚያደርሱ መልእክተኞች ላከ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዚያም ኢዩ መልእክተኞ ላከ›› ወይም፣ ‹‹ከዚያ ኢዩ መልእክት ላከ››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአልን የሚያመልኩ ሁሉ እዚያ ነበሩ›› ወይም፣ ‹‹ሁሉም መጡ››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቤቱን ሞሉት››
እዚህ ላይ፤ ‹‹ኀላፊ›› የሚጠብቅ፣ የሚቆጣጠር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የካህናቱ ልብስ ኀላፊ›› ወይም፣ ‹‹የካህናቱን ልብስ የሚጠብቅ››
‹‹ኢዩ በአልን ለማምለክ በቤተ ጣዖቱ ለነበሩ ሰዎች እንዲህ አለ››
‹‹እዚህ መገኘት ያለባቸው የበአል አገልጋዮች ብቻ ናቸው››
እዚህ ላይ የሰዎቹ፣ ‹‹እጅ›› በእነርሱ ‹‹ቁጥጥር›› ያለ ማለት ነው፡፡ በቤተ ጣዖቱ ዙሪያ በመሆናቸው፣ ሁኔታው በቁጥጥራቸው ሥር ነበር፤ ሰዎች ቢያመልጡ ኀላፊነቱ የእነርሱ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እጃችሁ ላይ ካሉት ሰዎች አንዱ እንኳ ቢያመልጥ›› ወይም፣ ‹‹ውስጥ ካሉት ሰዎች አንድ እንኳ ሲያመልጥ››
‹‹እንዲያመልጥ ያደረገ ይገደላል››
ይህ በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ ይህ መገደል በጨዋ ቃል ሲገለጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ሕይወቱን እናጠፋለን›› ወይም፣ ‹‹እንገድለዋለን››
‹‹በጠፋው ሰው ሕይወት ለውጥ›› እንደማይሞት አጽንዖት ለመስጠት እዚህ ላይ ሰውየው፣ ‹‹ሕይወት›› ተብሏል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለ ሰውየው››
ምናልባት ኢዩ ለጠባቂዎቹ ከመናገሩ በፊት ከቤተ ጣዖቱ መውጣቱን መግለጽ ያስፈልገህ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከበአል ቤተ ጣዖት ወጥቶ ለጠባቂዎቹና ለጦር አለቆቹ እንዲህ አላቸው››
ሰዎቹ የበአልን አገልጋዮች የገደሉት በሰይፍ ነበር፡፡ ይህ ሐረግ የራሳቸውን ሰይፍ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሰይፋቸው››
ይህ ማለት የሞቱትን ሰዎች ከቤተ ጣዖቱ አውጥቶ መጣል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሬሳቸውን ከቤተ ጣዖቱ አውጥታችሁ ጣሉ››
‹‹የሕዝብ ሽንት ቤት አደረገው››
ይህ ማለት ያ ነገር እስከ አሁን ድረስ አለ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዚያ ወዲህ ሁሌም እንዲሁ ነው››
ይህ ማለት ኢዩ ኢዮርብዓም ያደርግ የነበረውን ኀጢአት እያደረገ ነበር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ያደረገውን ኀጢአት ማድረጉን አልተወም››
ከ2 ነገሥት 3፥3 የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
‹‹እስራኤል›› እዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ሕዝብ ኀጢአት››
‹‹ስለ ፈጸምህ›› ወይም፣ ‹‹በማድረግህ››
ዐይን ማየትን፣ ማየት ደግሞ ሐሳብንና ፍርድን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መልካም ነው ያልሁትን›› ወይም፣ ‹‹መልካም እንደ ሆነ ያሰብሁትን››
የአክዓብ፣ ‹‹ቤት›› የእርሱ፣ ‹‹ቤተ ሰብ›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአክዓብ ቤተ ሰብ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ልቤ›› - ‹‹ምኞትን›› ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንድታደርግ የምመኘው ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹እንድታደርግ የምፈልገውን ሁሉ››
ዙፋን ላይ መቀመጥ ንጉሥ መሆን ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይነግሣል››
ይህ ልጁን፣ የልጅ ልጁን፣ አያቱንና ቅድመ አያቱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹4ኛ ትውልድ›› ወይም፣ ‹‹አራተኛ ትውልድ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹መጠበቅ›› የሚያመለክተው፣ ‹‹መኖርን›› ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዩ በያህዌ ሕግ መሠረት ለመኖር አልተጠነቀቀም››
እዚህ ላይ ‹‹ልብ›› የሰውን ፈቃድና ምኞት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሚያደርገው ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹በሙሉ ፈቃደኝነት››
ከአንድ ነገር ‹‹መራቅ›› ያንን ማድረግ ማቆም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዮርብዓም ባደረገበት መንገድ ኀጢአት ማድረጉን አልተወም››
‹‹በእስራኤል ቁጥጥር ሥር የነበረው መሬት እያነሰ እንዲሄድ አደረገ››
አንድ አካባቢ
‹‹አዛሄል›› የሚያመለክተው ሰውየውንና ሰራዊቱን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አዛሄልና ሰራዊቱ›› ወይም፣ ‹‹የንጉሥ አዛሄል ሶርያዊ ሰራዊት››
2 ነገሥት 8፥8 ይህን ስም እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
‹‹ከዮርዳኖስ ምሥራቅ ካለ ምድር››
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡
‹‹የአርኖን ወንዝ›› ይህ የወንዝ ስም ነው፡፡
ይህን ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ 2 ነገሥት 1፥18 ይህን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ ተጽፎአል››
ይህ ኢዩ ሞተ ማለት ነው፡፡ ከእነርሱ ጋር የተኛ ይመስል አባቶቹ በተቀበሩበት በታ መቀበሩን ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዩ ሞተ፤ አባቶቹም በተቀበሩበት ቦታ በሰማርያ ተቀበረ››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
‹‹ኢዩ ሰማርያ ሆኖ በእስራኤል ሃያ ስምንት ዓመት ነገሠ››
‹‹28 ዓመት››
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው
‹‹ልጇ መሞቱን ባወቀች ጊዜ››
ጐቶልያ ራሷ ልጆቹን አልገደለችም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጐቶልያ ንጉሥ የሚሆኑ የአካዝያስ ቤተ ሰብ አባሎች እንዲገደሉ አገልጋዮቿን አዘዘች››
‹‹የአካዝያስ ትንሹን ልጅ ኢዮአስን ወስዳ እርሱንና ሞግዚቱን ቤተ መቅደስ ባለው መኝታ ቤት ደበቀቻቸው ስለዚህ ሳይገደሉ ቀሩ››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዮአስና ዮሳቤት ጐቶልያ አገሩን በምትገዛበት ዘመን ስድስት ዓመት በያህዌ ቤት ተደበቁ››
ይህ በምድር የሚኖሩ ሰዎች ተለዋጭ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የይሁዳ ሕዝብ››
የንጉሥ አካዝያስ ልጆች ከተገደሉ በኃላ የንጉሥ አካዝያስ ልጅ ኢዮአስ ቤተ መቅደሱ ውስጥ ከተደበቀ በኃላ የተፈጸመውን ታሪክ ይቀጥላል፡፡
‹‹በጐቶልያ አገዛዝ ሰባተኛው ዓመት›› ወይም፣ ‹‹ጐቶልያ ትገዛ በነበረበት 7ኛው ዓመት››
ሊቀ ካህኑ
ይህ የባለ ሥልጣኖች መጠሪያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒሙ፣ 1) ‹‹መቶ›› የሚለው እነዚህ ባለ ሥልጣኖች ምን ያህል ወታደር ከእነርሱ ሥር እንደ ነበር በትክክል ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የ100 ወታደሮች አዛዦች›› ወይም 2) ‹‹መቶ›› የሚለው ቃል በትክክል ቁጥርን የሚገልጽ ሳይሆን፣ የሚያመለክተው ሰራዊቱ ውስጥ ያለውን ምድብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የወታደራዊ ምድብ አዛዦች››
እነዚህ የተወሰኑ የቤተ መንግሥት ጠባቂዎች ቡድን ናቸው፡፡
‹‹መጥተው እርሱን እንዲያገኙ አደረገ›› - እነዚህ ወታደሮች የሆነውን ነገር ቤተ መቅደስ ውስጥ ለሊቀ ካህኑ ለዮዳሄ ነገሩት፡፡
የንጉሥ አካዝያስ ልጅ ኢዮአስ በሕይወት መኖሩን ዮዳሄ ነገራቸው፡፡
ዮዳሄ ንጉሥ ኢዮአስን ለሚጠብቁ ወታደሮች መመሪያ እየሰጠ ነው፡፡
ነቅተው ከማንኛውም አደጋ ንጉሡን መጠበቅ ነበረባቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሥ ኢዮአስን ለመጠበቅ››
‹‹ንጉሡ ኢዮአስን እየጠበቃችሁ እያለ እናንተን የሚቀርባችሁ ቢኖር ይገደል›› ረድፍ ማለት መደዳውን ያሉ ወታደሮች ማለት ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ግደሉት››
እነዚህ የሚቃረኑ የሚመስሉ ሁለት ነገሮች ንጉሡ የሚያደርገውን ማንኛውንም ነገር ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁልጊዜ ከአጠገቡ አትለዩ››
‹‹የመቶ አለቆች›› የሚለው ሐረግ ምናልባት ወታደራዊ ሥልጣን ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒሞቹ፤ 1) ‹‹መቶ›› የሚለው ቃል እነዚህ አዛዦች ሥር ያሉ ሰዎችን ቁጥር የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የ100 ወታደሮች አዛዥ›› ወይም 2) መቶ ተብሎ የተተረጐመው የወታደራዊ ምድብ ስም እንጂ፣ በትክክል ቁጥርን የሚያመለክት አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የወታደራዊ ምድብ አዛዥ›› 2 ነገሥት 11፥4 ላይ ያለውን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
‹‹እያንዳንዱ አዛዥ››
‹‹ቤተ መቅደስ ውስጥ ተቀምጠው ነበር››
አንዳንድ ትርጒሞች ‹‹ቤተ መቅደስ›› የሚለውን፣ ‹‹ቤተ መንግሥት›› በማለት ተርጉመዋል፡፡ እነዚህ ትርጒሞች፣ ‹‹ከቤተ መንግሥቱ ግራና ቀኝ፤ መሠዊያውና ቤተ መቅደሱ አጠገብ›› ይላሉ፡፡
x
ይህ የሚያመለክተው የሁሉንም ወታደሮች ድምፅ ነው፡፡
‹‹ሕዝቡ ተሰብስቦ ወደ ነበረበት ወደ ቤተ መቅደሱ ሄደች››
‹‹እዚያ ስትደርስ ንጉሥ ኢዮአስ ቆሞ ስታይ ተገረመች››
‹‹ቤተ መቅደስ ውስጥ ከነበሩ ዐምዶች በአንዱ››
‹‹ሁሌም ንጉሡ ይቆምበት የነበረው ቦታ››
‹‹መለከት የሚነፉ ሰዎች››
በጣም መቆጣቷንና መናደዷን ለማሳየት ልብሷን ቀደደች፡፡
‹‹ከሐዲዎች ነችሁ! አታለላችሁኝ!››
‹‹የመቶ አለቆች›› የሚለው ሐረግ ምናልባት ወታደራዊ ሹመት ሊያመለክት ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ 1) ‹‹መቶ›› የሚለው ቃል በእነዚህ አዛዦች ሥር ያሉ ወታደሮችን ብዛት ሊያመለክት ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የ100 ወታደሮች አዛዥ›› ወይም 2) መቶ ተብሎ የተተረጐመው ቃል የሚያመለክተው የወታደራዊ ምድብ ስም እንጂ፣ ቁጥርን አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የወታደራዊ ምድብ አዛዥ›› 2 ነገሥት 11፥4 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
‹‹ተርታውን ከተሰለፉ ጠባቂች መካከል አውጧት›› ወይም፣ ‹‹ግራና ቀኙን ከተሰለፉ ወታደሮች ውሰዷት›› ረድፍ መደዳውን የተሰለፉ ወታደሮች ሰልፍ ነው፡፡
‹‹በንጉሡና በሕዝቡ መካከል ኪዳን ተደረገ››
ይህ በጣም ብዙ ሕዝብ የበአልን ቤተ ጣዖት ማፍረሱን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአገሩ ሕዝብ አብዛኛው››
‹‹የበአል ቤተ ጣዖት››
ይህ የወንድ ካህን ስም ነው፡፡
አዲሱን ንጉሥ ኢዮአስን ከቤተ መቅደስ ወደ ቤተ መንግሥት ወሰዱት
‹‹መቶ አለቆች›› የሚለው ሀረግ ምናልባት ወታደራዊ ሹመት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒሞች፣ 1) ‹‹መቶ›› የሚለው ቃል በእነዚህ ሹሞች ሥር ያለውን ወታደር ብዛት ሊያመለክት ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የ100 ወታደሮች አዛዥ›› ወይም 2) ‹‹መቶ›› ተባሎ የተተረጐመው ቃል ወታደራዊ ምድብን እንጂ፣ ትክክለኛ ቁጥር የሚያመለክት አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ወታደራዊ ምድብ አዛዥ›› 2 ነገሥት 11፥4 ላይ ያለውን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ይህ የቤተ መንግሥቱ ጠባቂዎች አንድ የተለየ ምድብ ነው፡፡
‹‹ንጉሡን ከቤተ መቅደስ ወደ ቤተ መንግሥት አመጡት››
ይህ አብዛኛው ለማለት ነው፣ ደስ ያላላቸው ሰዎችም እንደሚኖሩ ግልጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአገሩ ያሉ ብዙ ሰዎች››
‹‹ከተማዪቱ ተረጋጋች›› ወይም፣ ‹‹ከተማዪቱ ሰላማዊ ሆነች››
ኢዮአስ 7 ዓመቱ ነበር
‹‹ኢዩ በእስራኤል ላይ በነገሠ 7 ዓመት ሲሆነው››
‹‹ኢዮአስ በይሁዳ ነገሠ››
‹‹ሳቢያ የተባለች የቤርሳቤህ ከተማ ተወላጅ››
ዐይን ማየትን፣ ማየት ደግሞ ሐሳብንና ፍርድን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ መልካም ነው የሚለውን›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ መልካም ነው ብሎ የሚያስበውን››
‹‹ይመራው ነበር››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፤ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቡ ግን ከፍታ ቦታዎቹን አላፈረሰም››
በእነዚህ ቦታዎች እንዳያመልኩ ያህዌ ሕዝቡን ከልክሎ ነበር፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መሥዋዕት ለማቅረብና ዕጣን ለማጠን ሕዝቡ ያህዌ ወደማይፈልጋቸው ቦታዎች እየሄደ ነበር››
ይህ ቤተ መቅደሱን ለመርዳት ሕዝቡ የሰጠውን ገንዘብ ያመለክታል፡፡ በተቀረው የዐረፍተ ነገር ክፍል ግልጽ እንዲሆነው ይህ ገንዘብ በሦስት መልኩ ነበር የሚመጣው፡፡
ይህ ሕዝቡ በነጻነት ለያህዌ የሚሰጡትን ገንዘብ ያመለክታል፡፡
‹‹ኢዮአስ በነገሠ በሃያ ሦስተኛው ዓመት››
ኢዮአስ ይህን ያለው ካህናቱን ለመገሠጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቤተ መቅደሱን ማደስ ነበረባችሁ››
‹‹የፈረሰውን ለሚያድሱ ሠራተኞች ክፈሉት››
‹‹ካህናቱ ገንዘብ ከመሰብሰብ ይልቅ ዮዳሄ››
‹‹ወደ ቤተ መቅደስ በሚገባበት በቀኝ በኩል››
‹‹ሳጥኑ ውስጥ ያስገቡ ነበር›› ወይም፣ ‹‹ገንዘብ መያዣው ውስጥ ያስገቡ ነበር››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቡ ያመጣው ገንዘብ››
ብዙ ትርጒሞች ይህን የበለጠ ምክንያታዊ በሆነ መልኩ ተረጉመውታል፤ ‹‹ገንዘቡን ቆጥረው በየከረጢቱ ውስጥ አኖሩት››
ለዚህ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ገንዘቡን በከረጢት ማኖር›› ወይም፣ ‹‹ገንዘቡን በከረጢት መቋጠር››
‹‹ሳጥን ውስጥ የተገኘው ገንዘብ››
‹‹ተቆጥሮ››
‹‹እጅ›› የሚወክለው ሰዎችን ነው፤ ‹‹ለሰዎቹ››
‹‹ቤተ መቅደሱን ለሚያደሱት››
ድንጋይ ትክክለኛ ቅርጽ እንዳይዝ የሚጠርቡ ሰዎች
‹‹ዕንጨት ለመግዛት፣ ድንጋይ ለማስጠረብ››
‹‹አስፈላጊ ለሆነው ዕድሳት ሁሉ የሚከፈል››
‹‹ለቤተ መቅደሱ ሥራ ለመክፈል አልዋለም››
እነዚህ መሥዋዕት ማቅረብን ወይም በዓላት ማክበርትን ለመሳሰሉ የተለያዩ የቤተ መቅደስ ሥራዎች ካህናቱ የሚጠቀሙባቸው ዕቃዎች ናቸው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ገንዘቡን ተቀብለው ለዕድሳቱ ሠራተኞች የሚከፍሉ ሰዎች ላይ ተቆጣጣሪ ማድረግ አላስፈለገም››
ምን ያህል ገንዘብ እንደ ተሰጠና እንደ ተከፈለ መዝገብ መያዝ
ገንዘቡ ለጥገናው ሥራ አይውልም ነበር፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከበደል መሥዋዕትና ከኀጢአት መሥዋዕት የሚገኘው ገንዘብ ለያህዌ ቤተ መቅደስ ዕድሳት ሥራ ለሚደረግ ክፍያ አይውልም ነበር››
ይህ አዛሄልና የሶርያን ሰራዊት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሥ አዛሄልና ሰራዊቱ አጠቁ… ለማጥቃት ፊታቸውን አዞሩ››
ይህ የሶርያ አገር ንጉሥ ስም ነው፡፡
‹‹አሸንፎ ተቆጣጠራት››
እነዚህ ቀድሞ የነበሩ የይሁዳ ነገሥታት ናቸው፡፡
‹‹ለዩ››
‹‹ግምጃ ቤት ውስጥ ተቀምጦ የነበረ ወርቅ››
ኢዮአስ ለአዛሄል የሰጠው ስጦታ ኢየሩሳሌምን እንዳያጠቃ አደረገው፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለዚህ አዛሄል ኢየሩሳሌምን ማጥቃቱን ትቶ ተመለሰ››
ጥያቄው የቀረበው እነዚህ ነገሮች በጽሑፍ የሰፈሩ መሆናቸውን ለአንባቢው ለማስገንዘብ ነው፡፡ 2 ነገሥት 8፥23 ላይ ይህን ሐረግ እንዴት ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነዚሀ ሁሉ በይሁዳ ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ ተጽፈዋል››
ይህ ቦታ የት እንደ ሆነ አይታወቅም
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው
‹‹አባቶቹ በተቀበሩበት ቦታ››
‹‹ቀጣዩ የይሁዳ ንጉሥ ሆነ››
‹‹ኢዮአስ ይሁዳን ለ23 ዓመት ያህል ከገዛ በኃላ
‹‹በሰማርያ በሚገኘው የእስራኤል መንግሥት ገዛ››
‹‹ኢዮአካዝ ለ17 ዓመት ንጉሥ ነበረ››
የያህዌ ፊት የያህዌን ፍርድና ሚዛን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ክፉ የሆነ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ የሚለውን››
‹‹ኢዮርብዓም የሚያደርገውን ኀጢአት አደረገ››
ኀጢአትን ማድረግ መተው ከእነርሱ መመለስ እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዮአካዝ የኢዮርብዓምን ኀጢአት ማድረጉን አልተወም›› ወይም፣ ‹‹ኢዮአካዝ የኢዮርብዓምን ኀጢአት ማድረጉን ቀጠለ››
ያህዌ እስራኤልን መቆጣቱ ቁጣው የሚነድ እሳት እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ በእስራኤል ላይ በጣም ተቆጣ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እነርሱ›› የሚለው የሚያመለክተው እስራኤልን ነው፤ ‹‹እጅ›› የሚለው እነርሱን የተቆጣጠረውን ኀይል ሥልጣን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሶርያ ንጉሥ አዛሄልና ልጁ ቤንሐዳድ በተደጋጋሚ እስራኤላውያንን በጦርነት ድል አደረጉ››
‹‹ወደ ያህዌ ጸለየ››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች የሚናገሩት ስለ አንድ ጉዳይ ሲሆን፣ የተደጋገሙት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሶርያ ንጉሥ እስራኤልን በጣም ማስጨነቁን አዬ››
‹‹የሚያድናቸው ሰው››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› እነርሱን የተቆጣጠረ ኀይልና ሥልጣን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሶርያውያን ነጻ አወጣቸው››
ኀጢአትን ማቆም ከኀጢአት መመለስ እንደ ሆነ ተናግሯል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፤ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እስራኤል ኢዮርብዓም ሲያደርግ የነበረውን ኀጢአት ማድረግ አልተወም›› ወይም፣ ‹‹እስራኤል ኢዮርብዓም ሲፈጽም የነበረውን ኀጢአት መፈጸም ቀጠለ››
‹‹የኢዮርብዓም ቤተ ሰብ››
‹‹የኢዮአካዝን ሰራዊት ድል አደረገ››
የሶርያ ሰራዊት የእስራኤልን ሰራዊት ክፉኛ ድል አደረገ፤ የቀረውም በመከር ጊዜ ዐውድማ ላይ እንደሚረገጥ ብናኝ ጥቅም የለሽ ሆነ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በመከር ጊዜ ሠራተኞች በእግራቸው እንደሚያደቁት ገለባ ረገጣቸው››
ጥያቄው የቀረበው የኢዮአካዝ ሥራ በሌላ መጽሐፍ ተጽፎ የሚገኝ መሆኑን ለአንባቢው ለማሳሰብ ነው፡፡ 2 ነገሥት 1፥18 ላይ ይህ እንዴት እንደ ተተረጐመ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ነገሥታት ታሪክ በተጻፈበት መጽሐፍ ተጽፎአል፡፡››
ይህ ማለት ሞተ ማለት ነው፡፡
‹‹ዮአስ ይሁዳን ለ37 ዓመት ከገዛ በኃላ››
‹‹የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ በሰማርያ ሆኖ እስራኤልን መግዛት ጀመረ››
ይህ የኢዮአካስ ልጅ የእስራኤል ንጉሥ ስም ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ፊት›› የእግዚአብሔርን ሐሳብና ፍርድ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ ነው የሚለውን አደረገ››
ኀጢአትን ማቆም ኀጢአትን መተው እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዮአስ ኢዮርብዓም ሲያደርገው የነበረውን ኀጢአት ማድረጉን አልተወም›› ወይም፣ ‹‹ዮአስ የኢዮርብዓምን ኀጢአት ማድረጉን ቀጠለ››
‹‹ኢዮርብዓም እስራኤል እንዲበደል ካደረገበት››
ኀጢአት በኀጢአት መንገድ መሄድ እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዮአስ ይህንኑ ኀጢአት ማድረጉን ቀጠለ››
እዚህ ላይ፣ የዮአስ፣ ብርታት የእርሱ ጉልበት እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከይሁዳ ንጉሥ አሜስያስ ሰራዊት ጋር ሲዋጋ የእርሱ ሠራዊት ያሳየው ኀይል››
ጥያቄው የቀረበው ኢዮአስ ያደረገው ሁሉ በሌላ የታሪክ መጽሐፍ ተጽፎ የሚገኝ መሆኑን ለአንባቢው ማሳሰቢያ ለመስጠት ነው፡፡ 2 ነገሥት 1፥18 ይህ እንዴት እንደ ተተረጐመ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ነገሥታት ታሪክ በሚጻፍበት መጽሐፍ ተጽፎአል፡፡››
ይህ ሞተ ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹በዙፋን፣ መቀመጥ›› መንገሥ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእርሱ በኃላ ኢዮርብዓም ነገሠ›› ወይም፣ ‹‹ቀጥሎ ኢዮርብዓም ነገሠ››
‹‹ኤልሳዕ ታሞ ስለ ነበር አለቀሰ››
ኤልሳዕ በሥጋ የንጉሡ አባት አልነበረም፡፡ ንጉሥ ዮአስ እንዲህ ያለው ለአክብሮት ነው፡፡
ይህ 2 ነገሥት 2፥11-12 ላይ ያለውን የኤልያስን ወደ ሰማይ መወሰድ ያመለክታል፡፡ ዮአስ ይህን ያለው ኤልሳዕ እንደሚሞት ለመናገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ሠረገሎችና ፈረሰኞች ወደ ሰማይ ሊወስዱህ ነው››
እነዚህ ሠረገሎችን የሚነዱ ሰዎች ናቸው፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሠረገሎች ነጂ››
ኤልሳዕ ለእስራኤል ንጉሥ ለዮአስ እየተናገረ ነው፡፡
‹‹በስተ ምሥራቅ በኩል ያለውን መስኮት ክፈት›› ወይም ‹‹ወደ ምሥራቅ ያለውን መስኮት ክፈት››
ይህ የሆነው ዮአስ ቀስቱንና ፍላጻዎቹን ከወሰደ በኃላ ስለ ነበር፤ መስኮቱን የከፈተው አገልጋዩ ሳይሆን አይቀርም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አገልጋዩም ከፈተው››
‹‹ዮአስ ፍላጻውን አስፈነጠረ››
በፍላጻውና በድል መካከል ያለውን ግንኙነት በጣም ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሶርያውያን ላይ ድል እንደሚሰጥህ ይህ ቀስት ከያህዌ የሆነ ምልክት ነው›› ወይም ‹‹ይህ ቀስት ያህዌ በሶርያውያን ላይ የሚሰጥህን ድል ያመለክታል››
ይህ በእስራኤል ያለ ከተማ ነው፡፡
‹‹ኤልሳዕ በንጉሥ ዮአስ በጣም ተቆጣ››
‹‹ጨርሶ እስክታወድማቸው ድረስ›› ወይም፣ ‹‹እስክትደመስሳቸው ድረስ››
ይህ የዋናውን ታሪክ ፍሰት ገታ ለማድረግ ጥቅም ላይ የዋለ ቃል ነው፡፡ ይህ ክፍል ቀጥሎ ላለው ታሪክ ዳራ የሚሆን መረጃ ይሰጣል፡፡
‹‹በመፀው ወቅት በየዓመቱ››
‹‹አንዳንድ እስራኤላውያን ሰው ሲቀብሩ››
ሞዓባውያንን መፍራታቸውን ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሞዓባውያን አደጋ ጣዮች ወደ እነርሱ ሲመጡ አይተው ፈሩ፡፡
‹‹ኤልሳዕ የተቀበረበት ቦታ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሰውየው›› የሚያመለክተው የሰውየውን ሬሳ ነው፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰውየው ሬሳ የኤልሳዕን ዐፅም እንደ ነካ››
‹‹የሞተው ሕይወት አገኘ፤ ተነሥቶም ቆመ››
ይህን ታሪክ በትንንሹ መከፋፈል ይጠቅማል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ ስላዘነ ረዳቸው››
ያህዌ እስራኤልን ያላጠፋው ከኪዳኑ የተነሣ ነው፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ያላጠፋቸው በዚህ ምክንያት ነው›› ወይም፣ ‹‹ከኪዳኑ የተነሣ ያህዌ አላጠፋቸውም››
የያህዌ ችላ ማለት እርሱ ካለበት ቦታ እስራኤልን በግልጽ ከመተው ጋር ተመሳስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አልተዋቸውም››
እነዚህ የነገሥታት ስሞች ናቸው
እዚህ ላይ ስለ ‹‹ዮአስ›› እና፣ ‹‹እርሱ የሚለው የሚያመለክተው ስለ ነገሥታቱና ስለ ሰራዊቱ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዮአስ ሰራዊት የቤንሐዳድን ሰራዊት ሦስት ጊዜ ድል አደረገ››
‹‹ዮአስ ቤንሐዳድ ይዞአቸው የነበሩትን የእስራኤል ከተሞች ተቆጣጠረ››
‹‹የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ የእስራኤል ንጉሥ በሆነ በሁለተኛው ዓመት››
‹‹የኢዮአስ ልጅ አሜስያስ የይሁዳ ንጉሥ ሆነ››
‹‹ንጉሥ ሲሆን 25 ዓመት ሆኖት ነበር››
‹‹ለ29 ዓመት በኢየሩሌም ነግሦ ነበር››
(ስሞች እንዴት እንደሚረጐሙ ተመልከት)
‹‹የያህዌ ፊት›› የእርሱን ዐይን፣ የእርሱ ዐይን ደግሞ ፍርዱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኤሜስያስ በያህዌ ፊት ብዙ መልካም ነገሮች አደረገ፤ ሆኖም አባቱ ዳዊት ያደረገውን ያህል መልካም ነገሮች አላደረገም››
ዮአስ ለያህዌ ታዘዙ መልካም ነገርንም አደረገ፤ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አባቱ ዮአስ ያደረገውን መልካም ነገር አደረገ››
አሜስያስ የይሁዳ ንጉሥ ሆኖ የመግዛቱ ታሪክ ቀጥሏል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ ከፍታ ቦታዎች ለአረማውያን አምልኮ የሚውሉ ነበሩ፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከፍታ ቦታዎቹን አላስወገደም››
ከፍታ ቦታዎቹ ለአረማውያን አምልኮ የሚውሉ ናቸው፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በከፍታ ቦታዎቹ ለአረማውያን አማልክት መሥዋዕት አቀረበ፤ ዕጣን አጠነ››
ይህ ጥቅም ላይ የዋለው አዲስ ሁኔታ ለማስተዋወቅ ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሜስያስ ሲደላደልና መንግሥታዊ ሥልጣኑና አገዛዙ ሲረጋጋ››
አሜስያስ ባለ ሥልጣኖቹን እንዲገድሉ ያደረገውሌሎች ሹማምንት በማዘዝ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አገልጋዮቹ ባለ ሥልጣኖቹን እንዲገደሉ አዘዘ››
አባቱ ንጉሥ ዮአስ ከሞተ በኃላ ንጉሥ አሜስያስ ምን እንዳደረገ ተራከው ይናገራል››
ንጉሥ አሜስያስ አባቱን የገደሉ ሰዎችን ልጆች እንዲገድሉ አገልጋዮቹን አለዘዘም፡፡ እንዲገደሉ ቢፈልግ ኖሮ፣ አገልጋዮቹን ያዝዝ ነበር እንጂ፣ ያንን እርሱ ራሱ ማድረግ የለበትም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አገልጋዮቹ የእነዚያን ባለሥልጣን ልጆች እንዲገደሉ አላዘዘም››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች አባቶችን ለልጆቻቸው ኀጢአት፣ ልጆችንም በአባቶቻቸው ኀጢአት መግደል የለባቸውም››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እያንዳንዱ ሰው በኀጢአቱ መሞት አለበት››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እርሱ›› የሚያመለክተው ሰራዊቱን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሜስያስ ሰራዊት ገደለ›› ወይም፣ ‹‹የአሜ ስያስ ወታደሮች ገደሉ››
‹‹10,000 ወታደሮች››
ይህ ከሙት ባሕር በስተ ደቡብ የሚገኝ ቦታ ስም ነው፡፡
የሚናገረው ስለ ንጉሥ አሜስያስ ሲሆን፣ እርሱንና ሰራዊቱን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የንጉሥ አሜስያስ ሰራዊት የሴላን ከተማ ያዘ››
ለሴላ ከተማ ሌላ ስም አወጡላት፡፡ አዲሱ ስሟ ዮቅትኤል ነበር፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ይዋጣልን›› የሚለው ሰራዊቱንም ይጨምራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዚያም አሜስያስ፣ ‹‹መጥተህ ሰራዊቶቻችን ጦርነት ይግጠሙ›› በማለት ወደ ንጉሥ ኢዮአስ መልእክተኞች ላኩ››
ይህ የቃላት ስዕልና ዕንቆቅልሽ ነው፡፡ የሊባኖስ ዝግባ ትልቅ ሲሆን፣ ኩርንችት ደግሞ ትንሽና የማይረባ ነው፡፡ ኢዮአስ ራሱን ከሊባኖስ ዝግባ፣ አሜስያስን ከኩርንችት ጋር በማመሳሰል ጥቃት እንዳይሰነዝር አሜስያስን እያስጠነቀቀ ነው፡፡ በቋንቋህ ተመሳሳይ ንጽጽር ካለህ ልትጠቀምበት ትችላለህ፡፡
እሾኻማ ቁጥቋጦ
ይህን ቀጥተኛ ጥቅስ ቀጥተኛ ወዳልሆነ ጥቅስ መለወጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዝግባው ሴት ልጁን ለኩርንቺቱ ወንድ ልጅ እንዲድርለት ጠየቀው››
ይህ ኢዮአስ ለአሜስያስ የሰጠው ማስጠንቀቂያ ክፍል ነው፡፡ ‹‹አሜስያስ አንተ በእርግጥ ኤዶምን ድል አድርገሃል››
ይህ ትዕቢትን የሚያመለክት የፈሊጥ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባደረግኸው ነገር በጣም ታብየሃል››
‹‹ባገኘኸው ድል አትርካ››
ኢዮአስ ይህን የጠየቀው እርሱን እንዳያጠቃ አሜስያስን ለማስጠንቀቅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ራስህ ላይ ሽንፈት የሚያመጣብህን ጠብ መጫር የለብህም››
እዚህ ላይ፣ ‹‹አልሰማም›› ማለት ማስጠንቀቂያውን አልተቀበለም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይሁን እንጂ፣ አሜስያስ የኢዮአስን ማስጠንቀቂያ አልተቀበለም››
የእነዚህ ነገሥታት ሰራዊት አብረው ወደ ጦርነት ሄዱ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዮአስና ሰራዊቱ አሜስያስና ሰራዊቱን ለመግጠም ወደ ውጊያ ሄዱ››
ይህ እስራኤል ድንበር አጠገብ ያለ የይሁዳ ከተማ ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እስራኤል ይሁዳን አሸነፈ››
‹‹ይሁዳ ሰራዊት ውስጥ የነበረ ሰው ሁሉ ወደ ቤቱ ሸሸ››
የእስራኤል ሰራዊት በቤትሳሚስ የይሁዳን ሰራዊት ድል ካደረገ በኃላ የሆነ ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እርሱ›› የተባለው የኢዮአስ ሰራዊት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዮአስና ሰራዊቱ መጡ… የኢዮአስ ሰራዊት ወሰዶ››
እነዚህ በኢየሩሳሌም ቅጥር ላይ የነበሩ በሮች ናቸው፡፡
‹‹180 ሜትር ያህል››
አንድ ክንድ 46 ሴንቲሜትር ያህል ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው አሜስያስ እንደ ገና እንዳያጠቃ ለመከላከል ኢዮአስ እነዚህን ምርኮኞች መውሰድ መፈለጉን ነው፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ አሜስያስ ችግር እንዳይፈጥርባቸው ለማድረግ እስረኞችን ወደ ሰማርያ ወሰዱ››
ይህ ጥያቄ የቀረበው የኢዮአካዝ ሥራ በሌላ መጽሐፍ ተጽፎ የሚገኝ መሆኑን አንባቢውን ለማሳሰብ ነው፡፡ 2 ነገሥት 1፥18 ላይ ይህ ሐረግ እንዴት እንደ ተተረጐመ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ነገሥታት ታሪክ በተጻፈበት መጽሐፍ ተጽፎአል››
ይህ ሞተ የማለት ሌላ ቃል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዚያም ኢዮአስ ሞተ››
‹‹ከእርሱ በኃላ ነገሠ››
ይህ ጥያቄ የቀረበው እነዚህ ሁሉ ተጽፈው ያሉ መሆኑን አንባቢውን ለማሳሰብ ነው፡፡ 2 ነገሥት 8፥23 ላይ ይህ ሐረግ እንዴት እንደ ተተረጐመ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የይሁዳ ነገሥታት ታሪክ በተጻፈበት መጽሐፍ ተጽፈዋል››
ሤራ አንድ ሰው ወይም አንድ ነገር ላይ ጉዳት ለማድረስ በሚስጢር ማቀድ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኢየሩሳሌም አንዳንድ ሰዎች አሜስያስ ላይ ተማከሩበት››
ይህ በደቡብ ምዕራብ ይሁዳ ያለ ከተማ ነው፡፡
‹‹ሤራውን የጠነሰሱ ዎች አሜስያስን እንዲከታተሉ ሌሎች ሰዎች ወደ ለኪሶ ላኩ››
ይህ የሆነው አሜስያስ ከሞተ በኃላ ነው፡፡
‹‹የአሜስያስን ሬሳ በፈረስ ጭነው አመጡት››
ይህ አጠቃላይ አነጋገር ነው፡፡ አንዳንድ ንጉሥ መሆኑን የማይወዱ ሰዎች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የይሁዳ ሕዝብ ዐሥራ ስድስት ዓመት የሆነውን ዓዛርያስን በአባቱ በአሜስያስ ቦታ አነገሡት››
ዓዛርያስ ይህን ያደረገው ብቻውን አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኤላት እንድትሠራ ያዘዘ ዓዛርያስ ነበር›› ወይም፣ የኤላትን እንደ ገና መሠራት ሲቆጣጠር የነበሩ ዓዛርያስ ነበር››
በዚህ ዘመን ይህ ንጉሥ ይበልጥ የሚታወቀው፣ ‹‹ዖዝያን›› በተሰኘ ስሙ ነው፡፡
የይሁዳ ከተማ
‹‹እንደ ገና ወደ ይሁዳ አመጣት››
ይህ ሞተ ለማለት ነው፡፡
ይህ ንጉሥ ከሆነ በኃላ ንጉሥ ዖዝያን ያደረገውን ይናገራል፡፡
‹‹አሜስያስ ንጉሥ በሆነ 15ኛው ዓመት››
‹‹41 ዓመት››
‹‹ፊት›› የፍርድ ወይም የግንዛቤ ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ሐሳብ ክፉ የሆነ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ የሚለውን››
ኀጢአትን መተው መንገድን መተው እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዮርብዓም ሲያደርግ የነበረውን ኀጢአት ማድረጉን አልተወም›› ወይም፣ ‹‹ኢዮርብዓም ሲያደርግ የነበረውን ኀጢአት ማድጉን ቀጠለ››
ይህ ሰራዊቱ ድንበሩን ወደ ምድሩ መለሰ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰራዊቱ ከዚያ በፊት የእስራኤል የነበሩ ግዛቶችን እንደ ገና ድል አደረገ››
ይህ ሐማት ተብሎም ይጠራል፡፡
‹‹ሙት ባሕር››
በጣም ከባድ የሆነ ስቃይ፣ መራራ ጣዕም እንዳለው ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ከባድ ነበር››
‹‹እስራኤልን ማዳን የሚችል አልነበረም››
እስራኤልን ጨርሶ ማጥፋት ያህዌ ጠረጋቸው ማለት መሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሙሉ በሙሉ አጠፋቸው››
‹‹የእስራኤል ስም›› እስራኤልንና ነዋሪዎቹን ሁሉ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ሕዝብ››
‹‹በምድር››
‹‹እጅ›› የኀይል ሌላ ስም ነው፡፡ ‹‹ኢዮአስ›› ኢዮአስንና ሰራዊቱን ሁሉ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ድል እንዲያደርግ ንጉሥ ኢዮርብዓምንና ሰራዊቱን ረዳ››
ጥያቄው የቀረበው የኢዮአካዝ ተግባር በሌላ የታሪክ መጽሐፍ ተጽፎ እንደሚገኝ ለአንባቢ ለማሳሰብ ነው፡፡ 2 ነገሥት 1፥18 ላይ ይህ ሐረግ እንዴት እንደ ተተረጐመ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ነገሥታት ታሪክ በተጻፈበት መጽሐፍ ተጽፎአል››
x
ይህ የአገዛዝ ዘመኑ ሃያ ሰባተኛ ዓመት መሆኑን በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዮርብዓም በነገሠ በ27 ዓመት››
በዚህ ዘመን ይህ ንጉሥ ይበልጥ የሚወቀው፣ ‹‹ዖዝያን በተሰኘው ስም ነው፡፡
ይህ የዓዛርያስ እናት ስም ነው
‹‹ዓዛርያስ መልካም ነገር አደረገ››
ዐይን ማየትን ይወክላል፤ ማየት ደግሞ ሐሳብና ፍርድን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ መልካም ነገር›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ መልካም የሚለውን››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኮረብቶቹን ማንም አላስወገደም›› ወይም፣ ‹‹ዓዛርያስ ኮረብቶቹ እንዲወገዱ አላደረገም››
መወገድ ጨርሶ መደምሰስ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አልተደመሰሱም ነበር››
አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እስከ ዕለተ ሞቱ ድረስ››
‹‹ቤተ ሰቡን›› የሚለውን በቤተ መንግሥቱ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ ዓዛርያስ ለምጻም ስለ ነበር በተለየ ቤት መኖር ነበረበት፡፡ ልጁ ኢዮአታም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ፡፡
በቤቱ ሁሉ ኀላፊ መሆን በቤቱ ላይ ባለ ሥልጣን መሆን ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በቤቱ ሁሉ ባለ ሥልጣን ሆነ›› ወይም፣ ‹‹በዓዛርያስ ቤተ መንግሥት ባለ ሥልጣን ሆነ››
ይህ ጥያቄ የቀረበው ዓዛርያስን የሚመለከት መረጃ በዚህ ሌላ መጽሐፍ ውስጥ የሚገኝ መሆኑን ለአንባቢው ለማሳሰብ ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ 2 ነገሥት 8፥23 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳ… ተጽፎአል›› ወይም፣ ‹‹በይሁዳ… ማንበብ ትችላላችሁ››
እንቅልፍ ሞትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዓዛርያስ እንደ አባቶቹ ሞተ›› ወይም፣ ‹‹እንደ አባቶቹ ዓዛርያስም ሞተ››
‹‹ቤተ ሰቡ አባቶቹ በተቀበሩበት ቀበሩት››
‹‹በእግሩ ተተክቶ›› የሚለው ሐረግ፣ ‹‹በእርሱ ቦታ›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዓዛርያስ ቦታ ንጉሥ ሆነ››
ይህ የአገዛዙ ሠላሳ ስምንተኛው ዓመት መሆኑን ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የይሁዳ ንጉሥ ዓዛርያስ በነገሠ 38ኛው ዓመት››
ይህ ኢዮርብዓም በዚህ ስም የሚጠራ ሁለተኛው የእስራኤል ንጉሥ ነው፡፡ የንጉሥ ዮአስ ልጅ ነው፡፡
ሰማርያ የእስራኤል ንጉሥ በሆነ ጊዜ ንጉሥ ዘካርያስ የሚኖርባት ከተማ ነበረች፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሰማርያ ሆኖ፣ በእስራኤል ላይ ስድስት ወር ነገሠ››
‹‹ዘካርያስ ክፉ አደረገ››
የያህዌ ዐይን የሚወክለው የያህዌን ፍርድ ነው፡፡ 2 ነገሥት 3፥2 ላይ ይህን እንዴ እንደ ተረጐምኸው ተመለከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ክፉ የሆነውን›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ የሚለውን››
ከኀጢአት መመለስ ያንን አለማድረግን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዘካርያስ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓምን ኀጢአት ማድረግን እንቢ አላለም›› ወይም፣ ‹‹የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ያደረገውን ኀጢአት አደረገ››
ይህ ኢዮርብዓም የእስራኤልን መንግሥት ከመሠረቱ ዐሥሩ ሰሜናዊ ነገዶች የመጀመሪያው ንጉሥ ነበር፡፡
እዚህ ላይ ‹‹እስራኤል›› በእስራኤል መንግሥት ያለውን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤልን ሕዝብ ካሳተበት ኀጢአት››
እነዚህ የሁለት ሰዎች ስም ናቸው፡፡
‹‹በንጉሥ ዘካርያስ ላይ››
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡
ሰሎም በዘካርያስ ቦታ ንጉሥ ሆነ
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ነገሥታት ታሪክ ተመዝግቦ ካለበት መጽሐፍ ማንበብ ትችላላችሁ፡፡››
ቁጥር 10 ላይ የተነገሩት ሁኔዎታዎች የያህዌ ቃል ፍጻሜዎች ነበሩ ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዘካርያስ ላይ የደረሰው በያህዌ ቃል መሠረት ነበር›› ወይም፣ ‹‹ዘካርያስ ላይ በደረሰው የያህዌ ቃል ተፈጸመ››
ዙፋን ላይ መቀመጥ ንጉሥ መሆን ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልጆችህ እስከ አራት ትውልድ ድረስ የእስራኤል ነገሥታት ይሆናሉ››
ይህ የእርሱ አገዛዝ ሠላሳ ዘጠነኛው ዓመት እንደ ነበር በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዓዛርያስ የይሁዳ ንጉሥ በሆነ 39 ዓመቱ››
እነዚህ የሁለት ሰዎች ስም ናቸው፡፡ 2 ነገሥት 15፥10 ላይ እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
እነዚህ የሁለት ሰዎች ስሞች ናቸው፡፡
የእስራኤል ንጉሥ በሆነ ጊዜ የሚቀመጠው በሰማርያ ከተማ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰሎም በሰማርያ ተቀመጠ፤ በእስራኤል ላይ አንድ ወር ብቻ ነገሠ››
‹‹በእግሩ ተተክቶ›› ማለት፣ ‹‹በእርሱ ቦታ›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሰሎም ፈንታ ነገሠ››
‹‹ሤራ›› የተሰኘውን ቃል፣ ‹‹ዕቅድ›› ብሎ መተርጐም ይቻላል፡፡ ይህ ሤራ ምን እንደ ነበር በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሥ ዘካርያስን ለመግደል ያወጣው ዕቅድ›› ወይም፣ ‹‹ንጉሥ ዘካርያስን መግደሉ››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ነገሥታት ታሪክ ከተጻፈበት መጽሐፍ ማንበብ ትችላላችሁ፡፡››
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ አንዳንድ ቅጂዎች፣ ‹‹ታፑ›› ይላሉ፡፡ ይህ የሌላ ከተማ ስም ነው፡፡
ይህ የአገዛዙ ሠላሳ ዘጠነኛው ዓመት እንደ ሆነ በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዓዛርያስ የይሁዳ ንጉሥ በሆነ በ39 ዓመት››
የያህዌ፣ ዐይን የያህዌን ፍርድ ይወክላል፡፡ 2 ነገሥት 3፥2 ላይ ይህን እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ክፉ ነገር›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ የሚለውን››
‹‹ዘመን›› የሚለው፣ ‹‹በኖረበት›› ተብሎ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሕይወት በኖረበት ጊዜ ሁሉ››
ከኀጢአት መራቅ ያንን ኀጢአት አለማድረግ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዘካርያስ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ኀጢአት ማድረግን እንቢ አላለም›› ወይም፣ ‹‹የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ያደረገውን ኀጢአት አደረገ››
እዚህ ላይ ‹‹እስራኤል›› የሚለው ቃል፣ የእስራኤልን መንግሥት ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ሕዝብ ኀጢአት እንዲሠሩ ካደረገው››
‹‹የአሦር ንጉሥ ቴልጌልቴልፌልሶር›› የሚለው ቴልጌልቴልፌልሶርንና ሰራዊቱን ይወክላል
‹‹በምድሪቱ መጣ›› የሚለው ምድሪቱን ለመውረር ለማለት ነው፡፡ ‹‹ምድሪቱ›› የእስራኤልን ምድር ሲሆን እዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤልን ሕዝብ ለመውረር ከሰራዊቱ ጋር መጣ››
‹‹1000 መክሊት ብር›› ይህን ወደ ዘመኑ ምንዛሬ መለወጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሠላሳ ሦስት ኪሎ ግራም ብር›› ወይም፣ ‹‹ሠላሳ ሦስት ሜትሪክ ቶን ብር››
‹‹ርዳታ›› የሚለውን፣ ‹‹ድጋፍ›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቴልጌልቴልፌልሶር እንዲደግፈው››
የእስኤልን መንግሥት በእጁ ማጽናት መንግሥቱን መግዛት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእስራኤል መንግሥት ላይ አገዛዙን ለማጠናከር››
‹‹ይህን ገንዘብ ከእስራኤል ወሰደ››
ይህን ወደ ዘመኑ ምንዛሬ መለወጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስድስት መቶ ግራም ብር›› ወይም፣ ‹‹የኪሎ ግራም ሦስት አምስተኛ ብር››
‹‹በእስራኤል ምድር አልቆየም››
ይህ ጥያቄ የቀረበው ምናሔን የተመለከተ መረጃ በሌላው መጽሐፍ የሚገኝ መሆኑን አንባቢን ለማሳሰብ ነው፡፡ 2 ነገሥት 1፥18 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ነገሥታት ታሪክ በተጻፈበት መጽሐፍ ተጽፎአል››
አንቀላፋ ሞተ ማለት ነው፡፡ 2 ነገሥት 10፥35 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምናሔም እንደ አባቶቹ ሞተ›› ወይም፣ ‹‹እንደ አባቶቹ ምናሔም ሞተ››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
‹‹በእግሩ ተተክቶ›› የሚለው ሐረግ፣ ‹‹በቦታው›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምናሔም ቦታ ነገሠ››
ይህ የአገዛዙ አምሳኛው ዓመት መሆኑን በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳ ንጉሥ ዓዛርያስ 50ኛ ዓመት››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
የያህዌ ዐይን የያህዌን ፍርድ ይወክላል፡፡ 2 ነገሥት 3፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ክፉ የሆነ ነገር›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ የሚለውን ነገር››
ማድረግን እንቢ አላለም›› ወይም፣ ‹‹የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ያደረገውን ኀጢአት አደረገ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እስራኤል›› በእስራኤል መንግሥት ያለውን ሕዝብ ይወክላል፡፡
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው
‹‹ሊገድለው በስውር መከረ››
‹‹50 ሰዎች››
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው
‹‹የተመሸገ የቤተ መንግሥቱ አካል›› ወይም፣ ‹‹የቤተ መንግሥቱ መከለያ ቦታ››
‹‹በእግሩ ተተክቶ›› የሚለው፣ ‹‹በእርሱ ቦታ›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፋቁሔ ቦታ ነገሠ››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህን በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ ማንበብ ይቻላል››
ይህ በእርሱ አገዛዝ አምሳ ሁለተኛው ዓመት መሆኑን በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳ ንጉሥ ዓዛርያስ 52ኛ ዓመት››
የያህዌ ዐይን የያህዌን ፍርድ ይወክላል፡፡ 2 ነገሥት 3፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ክፉ ነገር›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ ነው የሚለውን››
ከኀጢአት መመለስ ያንን አለማድረግ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዘካርያስ የናባጥ ልጅ የኢዮርብዓምን ኀጢአት ለማድረግ እንቢ አላለም›› ወይም፣ ‹‹የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓምን ኀጢአት አደረገ››
ይህ የሚያመለክተው የፋቁሔን የግዛት ዘመን መሆኑን በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሥ ፋቁሔ የእስራኤል ንጉሥ በነበረበት ዘመን›› ወይም፣ ‹‹በእስራኤል ንጉሥ በፋቁሔ ዘመን››
2 ነገሥት 15፥19 ላይ ይህ ሰው፣ ‹‹ፑል›› ተብሎአል፡፡
እነዚህ የከተሞች ወይም የክልሎች ስሞች ናቸው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እርሱ›› የሚያመለክተው ቴልጌል-ቴልፌልሶርን ሲሆን፣ እርሱንና ሰራዊቱን ይወክላል፡፡ ሕዝቡን ወደ አሦር መውሰድ ወደ አሦር እንዲሄዱ ማስገደድን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱና ሰራዊቱ ወደ አሦር እንዲሄድ ሕዝቡን አስገደዱ››
የትኛው ሕዝብ እንደ ሆነ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእነዚህ ቦታዎች የነበረ ሕዝብ›› ወይም፣ ‹‹የእስራኤል ሕዝብ››
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡
ሤራ ሰው ወይም አንዳች ነገር ላይ ጉዳት ለማድረስ ድብቅ ዕቅድ ማለት ነው፡፡
‹‹ሆሴዕ ፋቁሔ ላይ አደጋ ጥሎ ገደለው››
‹‹በእግሩ ተተክቶ›› የሚለው ሐረግ፣ ‹‹በእርሱ ቦታ›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፋቁሔ ቦታ ነገሠ››
ይህ የአገዛዙ ሃያኛው ዓመት መሆኑን ይበልጥ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የዖዝያን ልጅ ኢዮአታም በነገሠ በ20ኛው ዓመት››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህን በተመለከተ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ ማንበብ ትችላላችሁ››
ይህ የአገዛዙ ሁለተኛ ዓመት መሆኑን ይበልጥ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሮሜልሑ ልጅ ፋቁሔ የእስራኤል ንጉሥ በሆነ በ2ኛው ዓመት››
‹‹የዓዛርያስ ልጅ ኢዮአታም የይሁዳ ንጉሥ ሆነ››
‹‹ዕድሜው 25 ዓመት ነበር… 16 ዓመት››
ይህ የሴት ስም ነው፡፡
ዐይን ዕይታን ይወክላል፤ ዕይታ ደግሞ ሐሳብን ወይም ፍርድን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ መልካም ነገር›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ መልካም የሚለውን ነገር››
ይህን በሌላ መል ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም የኮረብቶቹን ማምለኪያዎች አላስወገደም›› ወይም፣ ‹‹ኢዮአታም የኮረብቶቹን ማምለኪያዎች ማንም እንዲያስወግድ አላደረገም››
መወገድ መደምሰስን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አልተደመሰሱም››
‹‹ኢዮአታም ሠራ›› የሚለው የኢዮአታም ሠራተኞች መሥራታቸውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዮአታም ሠራተኞቹ የላይኛውን በር እንዲሠሩ አደረገ››
ጥያቄው የቀረበው ኢዮአታምን በተመለከተ መረጃ በዚህ ሌላ መጽሐፍ ውስጥ እንደሚገኝ ለአንባቢው ለማሳሰብ ነው፡፡ 2 ነገሥት 8፥23 ላይ ያለውን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳ ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ ተጽፎአል››
ይህ አንድ ወቅትን ያመለክታል፡፡ ይህ ወቅት የትኛው እንደ ነበር የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚያ ጊዜ›› ወይም፣ ‹‹ኢዮአታም የይሁዳ ንጉሥ በነበረ ጊዜ››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡ ፋቁሔ የእስራኤል ንጉሥ ነበር፡፡ 2 ነገሥት 15፥37 ላይ ይህን እንዴት እንደተረጐምኸው ተመልከት፡፡
አንቀላፋ ሞተ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢዮአታም እንደ አባቶቹ ሞተ›› ወይም፣ ‹‹አባቶቹ እንደ ሞቱ ኢዮአታምም ሞተ››
‹‹በእግሩ ተተክቶ›› የሚለው ሐረግ፣ ‹‹በእርሱ ቦታ›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኢዮአታም ቦታ ነገሠ››
ይህ የአገዛዙ ዐሥራ ሰባተኛ ዓመት መሆኑን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ ንጉሥ በሆነ 17ኛ ዓመት››
ይህ የሰዎች ስም ነው፡፡ ፋቁሔል የእስራኤል ንጉሥ ነበር፡፡ 2 ነገሥት 15፥25 ላይ ይህን እንዴ እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
የያህዌ ዐይን ዕይታን ይወክላል፤ ዕይታ ደግሞ ሐሳብ ወይም ፍርድን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ መልካም የሆነውን ነገር›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ መልካም ነው የሚለውን ነገር››
ዳዊት መልካም ነገር አድርጐ ነበር
መመላለስ ፀባይንና ድርጊትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሥ አካዝ የእስራኤል ነገሥታት ያደረጉትን አደረገ›› ወይም፣ ‹‹እርሱ የእስራኤል ነገሥታት ያደረጉትን አደረገ››
‹‹መከተል›› ሌሎች ያደረጉትን ማድረግ ማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ የሚናገረው በዚያ ምድር የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሌላ አገር ሕዝብ››
‹‹ማሳደድ›› — ‹‹ማስገደድ›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዚያ እንዲሄዱ ያህዌ ያስገደዳቸውን››
የእስራኤል ሕዝብ ወደ ምድሪቱ ሲመጡ፣ የእነዚያ መንግሥታት ሕዝቦች ሸሹ፡፡ ይህ ምን ማለት መሆኑን ይበልጥ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ምድሪቱ በመጡ የእስራኤል ሕዝብ ፊት›› ወይም፣ ‹‹የእስራኤል ሕዝብ ወደ ምድሪቱ ሲመጡ››
ሌሎች ሕዝቦች አማልክቶቻቸውን የሚያመልኩት በእንዲህ ያሉ ቦታዎች ነበር
እግዚአብሔር የፈለገው ሕዝቡ በኢየሩሳሌም መሥዋዕት እንዲያቀርቡለት ነው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ሁሉ›› የሚለው ቃል! ንጉሥ አካዝ በሌሎች ብዙ ቦታዎች መሥዋዕት በማቅረብ ምን ያህል ለእግዚአብሔር ባለ መታዘዝ የጸና ሰው መሆኑን የሚያመለክት ግነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቅጠሉ በተንሰራፋ ብዙ ዛፍ ሥር ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹በአገሩ ባለ ቅጠሉ በተንሰራፋው ዛፍ ሥር ሁሉ››
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡ 2 ነገሥት 15፥37 ላይ እንዴት እንደ ተረጐምሃቸው ተመልከት፡፡
አካዝ በኢየሩሳሌም ነበር፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹አካዝ›› እርሱንና ከእርሱ ጋር በኢየሩሳሌም የነበሩ ሰዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አካዝ የነበረበትን ከተማ ለመክበብ›› ወይም፣ ‹‹አካዝንና በከተማው የነበሩ ሌሎችንም ለመክበብ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሶርያ›› እዚያ የሚኖሩ ሰዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኤላት ከተማን ለሶርያ ሕዝብ መለሰ››
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ 2 ነገሥት 14፥22 እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
‹‹ኤላትን ለቀው እንዲወጡ የይሁዳን ሰዎች አስገደደ››
ይህ ማለት ይህ መጽሐፍ እስከ ተጻፈ ድረስ ማለት ነው፡፡
2 ነገሥት 15፥19 ላይ ይህ ሰው፣ ‹‹ፑል›› ተብሎ ተጠርቷል፡፡ 2 ነገሥት 15፥29 ስሙን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
አገልጋይና ልጅ መሆን ለሥልጣን መገዛትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ አገልጋይህና እንደ ልጅህ እታዘዝሃለሁ››
‹‹እጅ›› - ‹‹ኀይልን›› ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሶርያ ንጉሥ ኀይልና ከእስራኤል ንጉሥ ኀይል››
አካዝን የሚወጉ ነገሥታት፣ አካዝንና ሕዝቡን የሚወጉ ነገሥታት ሰራዊት ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሠራዊታቸው ከሚወጉኝ›› ወይም፣ ‹‹ሰራዊታቸው እኔን ከሚወጋኝ››
‹‹ንጉሥ›› የሚለው ቃል ንጉሡንና ሰራዊቱን ይወክላል፡፡ ደማስቆ እዚያ የሚኖረውን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሦር ንጉሥና ሰራዊቱ የደማስቆን ሕዝብ አጠቁ››
ሕዝብን ‹‹ማፍለስ›› ወደ አንድ ቦታ እንዲሄዱ ማስገደድ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቡን እስረኛ አድርጐ ወደ ቂር እንዲሄድ አስገደደ››
አማራጭ ትርጒሞች 1) የከተማ ስም ነው፤ ወይም 2) ቃሉ፣ ‹‹ከተማ›› ማለት ሲሆን የአሦርን ዋና ከተማ ያመለክታል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፤ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለግንባታው ሥራ ሠራተኞቹ የሚያስፈልጋቸውን መመሪያ ሁሉ››
ይህ ከደማስቆ ከተመለሰና ካህኑ አርያ የሠራለትን መሠዊያ ከጐበኘ በኃላ ንጉሥ አካዝ ያደረገው ነው፡፡
‹‹ንጉሥ አካዝ የሚቃጠል መሥዋዕት አቀረበ››
ይህ አርያ እንዲሠራለት ንጉሥ አካዝ የነገረው መሠዊያ ነው፡፡
ይህ መሠዊያ በእግዚአብሔር መመሪያ መሠረት የእስራኤል ሕዝብ ከብዙ ጊዜ በፊት ሠርተውት የነበረ ነው፡፡
‹‹ያህዌ ፊት›› የሚለው ሐረግ ባለፈው ጊዜ ያህዌ ክብሩን ያሳየበትን ቦታ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቤተ መቅደሱ ፊት የነበረው የናስ መሠዊያ››
እነዚህ ሐረጐች የናሱ መሠዊያ የነበረበትን ቦታ ይናገራሉ፡፡ ሁለቱም ስለ አንድ ቦታ ይናገራሉ፡፡
ይህ እንዲሠራለት አካዝ ለአርያ የነገረው አዲሱን መሠዊያ ያመለክታል፡፡
አካዝ፣ ‹‹ንጉሡ›› እና፣ ‹‹የእርሱ›› ሲል ስለ ራሱ መናገሩ ነው፡፡ ንጉሡ መሥዋዕቱን በጥንቃቄ ነበር የሚመለከተው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚቃጠል መሥዋዕቴና የእህል መሥዋዕቴ›› ወይም፣ ‹‹ንጉሣዊ የሚቃጠል መሥዋዕትና የእህል መሥዋዕት››
‹‹ተንቀሳቃሽ መቆሚያ›› ወይም፣ ‹‹ሰረገላ›› እነዚህ መቆሚያዎች ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ እንዲችሉ ተሸከርካሪዎች ነበሩት፡፡
‹‹ጐድጓዳውን ሳሕን አስወገደ›› ይህ ከናስ የተሠራ ገንዳ ወይም የውሃ መያዣ ነው፡፡
ለምን ይህን እንዳደረጉ የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሦርን ንጉሥ ደስ ለማሰኘት››
ጥያቄው የቀረበው አካዝን የሚመለከት መረጃ በዚህ ሌላ መጽሐፍ ውስጥ እንደሚገኝ አንባቢውን ለማሳሰብ ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ 2 ነገሥት 8፥23 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳ ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ ተጽፎአል›› ወይም፣ ‹‹አንድ ሰው በይሁዳ… መጽሐፍ ጽፎታል››
አንቀላፋ ሞተ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አካዝ እንደ አባቶቹ ሞተ›› ወይም፣ ‹‹እንደ አባቶቹ አካዝም ሞተ››
ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ከአባቶቹ ጋር ቀበሩት››
‹‹በእግሩ ተተክቶ›› የሚለው ሐረግ፣ ‹‹በቦታው›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአካዝ ቦታ ነገሠ››
ሆሴዕ የሰሜናዊው የእስራኤል መንግሥት ንጉሥ ሆነ፡፡
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
ሰማርያ የእስራኤል ዋና ከተማ ነበረች፡፡
ለሙሴ ለተሰጠው የያህዌ ሕግ አልታዘዘም፡፡ ‹‹ፊት›› ፍርድንና ሐሳብን ያመለክታል፡፡ ‹‹ለያህዌ ክፉ ነገር››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
ሆሴዕ የአሦር ንጉሥ ያዘዘውን አደረገ፤ ንጉሡ እስራኤልን እንዳያጠፋ ገንዘብ ይሰጠው ነበር፡፡
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
‹‹በዓመት በዓመቱ››
‹‹አሰረው››
እጅ እንድትሰጥ ለማስገደድ በከተማው ዙሪያ ወታደሮች አሰፈረ
‹‹እስራኤል›› እዚያ የሚኖር ሕዝብ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤልን ሕዝብ ወደ አሦር ወሰደ››
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው
ይህ የሕዝብ ስም ነው
በእስራኤል ላይ የያህዌን ፍርድ አሳጥሮ ለማቅረብ ታሪኩ ቆም ብሏል፡፡
ይህ የሚያመለክተው የእስራኤላውንን በአሦራውያን መወረር ነው፡፡
‹‹እጅ›› የመቆጣጠር፣ የሥልጣን ወይም የኀይል ሌላ መጠሪያ ነው፡፡
‹‹ተከተሉ›› የሚለው የሰዎች አኗኗር ሁኔታ ወይም መንገድ ማለት ነው፡፡
ታሪኩ የያህዌን እስራኤል ላይ ፍርድ በአጭሩ ማቅረብ ቀጥሏል፡፡
ይህ በብዛት ሐሰተኛ አማልክት ይመለኩ እንደ ነበር ለማሳየት የቀረበ ግነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኮረብታውና በተንሰራፋው ዛፍ››
ታሪኩ የያህዌን እስራኤል ላይ ፍርድ በአጭሩ ማቅረብ ቀጥሏል፡፡
ይህን የማቅረብ አማራጭ ትርጒሞች 1)‹‹ያህዌን የሚያስቆጣ ብዙ ክፉ ነገሮች አደረጉ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌን የሚያስቆጣ ብዙ ኀጢአት አደረጉ››
‹‹ያህዌ ቢያስጠነቅቃቸውም››
ታሪኩ የያህዌን እስራኤል ላይ ፍርድ በአጭሩ ማቅረብ ቀጥሏል፡፡
ያህዌ በነቢያት በኩል ተናገረ
‹‹የምታደርጉን ክፉ ነገር አቁሙ››
የእግዚአብሔር ሕግ እንዲያሳስቡና እንዲታዘዙ ሕዝቡን ለማሳሰብ ያህዌ ነቢያትን ልኮ ነበር፡፡
የያህዌን እስራኤል ላይ ፍርድ በአጭሩ ይቀጥላል
የእግዚአብሔርን ሕግ ለመከተልና በአምላካቸው በያህዌ ለመታመን ፈቃደኛ አልሆኑም
ለእግዚአብሔር ሕግ መታዘዝ እንቢ አሉ
በዙሪያቸው ያሉ ሰዎችን ልማድ ተከተሉ
‹‹እንደ እነርሱ አትሁኑ››
የያህዌ እስራኤል ላይ ፍርድ በአጭሩ ቀጥሏል፡፡
ይህ ብረት አቅልጠው ቅርጽ ማስያዣ ላይ አፈሰሱ ማለት ነው፡፡
ወደ ፊት የሚሆነውን ለመናገር አስማት አደረጉ
‹‹ራስን መሸጥ›› ክፉ የሆነውን ለማድረግ ሙሉ በሙሉ ራስን መስጠት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ ነው ያለውን ለማድረግ ሙሉ በሙሉ ራሳቸውን ሰጡ››
‹‹ፊት›› ከእንግዲህ ያህዌ ስለ እነርሱ እንዳያስብ ትኩረት መንፈግ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ትኩረቱን ከእነርሱ አነሣ››
የያህዌ እስራኤል ላይ ፍርድ ይሁዳም ወደ ጣዖት አምልኮ መውደቁን ያመለክታል፡፡
ይሁዳ የሚለው ቦታ እዚያ የሚኖርን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ ‹‹የይሁዳ ሕዝብ››
‹‹ያህዌ እስራኤላውያንን ቀጣ››
‹‹እጅ›› የመቆጣጠር፣ የኀይል ወይም የሥልጣን ሌላ መጠሪያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንብረታቸውን ለሚዘርፉ አሳልፎ ሰጣቸው››
‹‹ፊቱ›› የእርሱን ትኩረትና ለእነርሱ ማሰብን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጨርሶ እስኪተዋቸው ድረስ›› ወይም፣ ‹‹ከእንግዲህ በፊቱ እስከማይሆኑ ድረስ››
ያህዌ እስራኤል ላይ የፈረደበት ምክንያት ከጀርባው ያለውን ታሪክ በማቅረብ ቀጥሏል፡፡
‹‹ቀደደ›› በከባድ ሁኔታ መለየት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የእስራኤልን ሕዝብ አስወገደ››
‹‹ከዳዊት ዘር መንግሥት››
‹‹እስራኤላውያንን ያህዌን ከመከተል መለሰ››
እስራኤላውያን እነዚያን ኀጢአት ማድረግ አልተዉም›› ወይም፣ ‹‹ከእነዚያ ኀጢአቶች አልራቁም››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ፊት›› ትኩረትንና ለእነርሱ ማሰብን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለዚህም ያህዌ የእርሱን ትኩረት ከማግኘት አራቃቸው››
አረማዊ ሃይማኖታቸውን ይለማመዱ በነበሩ አዲሶቹ የአሦር ሰፋሪዎች የያህዌ ፍርድ መምጣቱን ቀጥሏል፡፡
እነዚህ የአሦር መንግሥት ከተሞች ናቸው፡፡
‹‹እነዚህ ሰዎች መጀመሪያ እዚያ ሲኖሩ››
‹‹ከሌሎች አገሮች አንሥታችሁ በሰማርያ ከተሞች እንዲኖሩ የላካችኃቸው ሕዝቦች››
‹‹እስራኤላውያን በዚያ ምድር የሚያመልኳቸውን አማልክት አላወቁም››
‹‹ሳምራዊው ካህን አሁን እዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ያስተምር››
እነዚህ ወንዶችና ሴቶች አማልክት ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የሕዝብ ስሞች ናቸው፡፡
‹‹የገዛ ልጆቻቸውን ሠው›› ወይም፣ ‹‹መሥዋዕት እንዲሆኑ ልጆቻቸውን በእሳት አቃጠሉ
የአሦር ንጉሥ በሰማርያ ከተሞች እንዲኖሩ ያመጣቸውን አረማውያን ሕዝብ ይመለከታል፡፡
‹‹የቀድሞ ልማዳቸውን ማድረግ ቀጠሉ››
እነዚህ ሰዎች የሚፈልጉት የያህዌን ቁጣ ለማብረድ ነበር፡፡ ያህዌ የሚፈልገውን ለማወቅ ወይም ከእርሱ ጋር ግንኙነት ለማድረግ አይፈልጉም፡፡
ይህ ክፍል ያህዌን ለማምለክ በቀረበ ጥሪ ወደ መጠናቀቅ ተቃርቧል፡፡
x
እዚህ ላይ መልእክቱ የሚጠናቀቀው ያህዌን ብቻ እንዲያመልኩ ጥሪ በማቅረብ ነው፡፡
‹‹መስማት›› ልብ ማለትና የሰሙትን መፈጸም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አልታዘዙም››
እነዚህ ሰዎች ያህዌን የሚፈሩት አማልክቶቻቸውን ላለማስቆጣት እንደሚያደርጉት እርሱንም ላለማስቆጣት ብቻ ነበር፡፡
‹‹እስከ ዛሬ ድረስ ያንኑ እያደረጉ ነው›› - ‹‹ዛሬም›› የሚለው ሐረግ ጸሐፊው የነበረበትን ዘመን ያመለክታል፡፡
ሕዝቅያስ በአባቱ በአካዝ ቦታ በይሁዳ ነገሠ
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
ይህ የሴት ስም ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ዐይን›› የያህዌን ትኩረትና ሐሳብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሥ ሕዝቅያስ ለያህዌ መልካም ነገር አደረገ›› ወይም፣ ‹‹ሕዝቅያስ ያህዌ መልካም የሚለውን አደረገ››
የንጉሥ ሕዝቅያስ ታሪክ ቀጥሏል፡፡
‹‹ሕዝቅያስ ከፍታው ቦ የነበረውን ማምለኪያ አስወገደ፤ የመታሰቢያ ድንጋዮችን ሰባበረ፤ የአሼራን እንጨት አዕማዶች ቆረጠ››
ስሙ፣ ‹‹የናስ እባብ ጣዖት›› ተብሎ ሊተረጐም ይችላል፡፡
የንጉሥ ሕዝቅያስ ታሪክ ቀጥሏል፡፡
‹‹ተጣበቀ›› ከእርሱ ታማኝ በመሆን ጸና ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቅያስ ለያህዌ ታማኝ ሆነ›› ወይም፣ ‹‹ሕዝቅያስ ለያህዌ ታማኝ በመሆን ጸና››
‹‹ሕዝቅያስ በሄደበት ሁሉ ስኬታማ ነበር››
ዙሪያውን በግንብ የተከበበች ከተማ
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው
ይህ የሕዝብ ስም ነው
‹‹የአሦር ንጉሥ እስራኤላውያንን ከአገራቸው ወስደው በአሦር እንዲያኖሩዋቸው ሰራዊቱን አዘዘ››
‹‹ድምፅ›› የያህዌ ትእዛዝ መልእክት ማለት ነው አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የያህዌ ትእዛዝ››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
ይህ የከተማ ስም ነው
ለጥበቃ እንዲሆን ዙሪያውን በግንብ የተከበቡ ከተሞች፡፡ 2 ነገሥት 18፥8 ላይ፣ ‹‹የተመሸጉ ከተሞች›› እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ከእኔ›› የሚለው የሕዝቅያስን መንግሥት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰራዊትህን ከግዛቴ መልስልኝ››
‹‹ክፈል የምትለኝን ሁሉ እሰጣለሁ››
ይህ ገንዘብ ለመመዘን ጥቅም ላይ የሚውል ነገር ስም ነው፡፡ አንድ መክሊት 33 ኪሎ ግራም ይመዝናል፡፡
ይህ ገንዘብና የከበሩ ነገሮች የሚቀመጡበት ቤተ መንግሥት ውስጥ ያለ ቦታ ነው፡፡
ሰናክሬም ንጉሥ ሕዝቅያስ ጋር እንዲገናኙ ከሰራዊቱ ውስጥ ታርታንና ራብሳሪስን የሚባሉ አዛዦች ጨምሮ ሰዎች ወደ ኢየሩሳሌም ላከ፡፡
አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጒሞች እነዚህን እንደ ተፅውዖ ስም ያስቀምጣሉ፡፡ ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች እንደ ሹመት ያስቀምጣሉ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታርታሮች… ሰብሰሪሶች›› ወይም፣ ‹‹የወታደሮች መሪ… የቤተ መንግሥት ሹም››
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡
‹‹ላይኛው ኩሬ›› ውሃ የሚጠራቀምበትና ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ የሚፈሰው ቦይ
‹‹ንጉሥ ሕዝቅያስ መጥቶ እንዲያገኛቸው እዚያ ጠበቁት››
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
ራፋስቂስ የአሦርን ንጉሥ መልእክት ለንጉሥ ሕዝቅያስ ሰዎች እየተናገረ ነው፡፡
የአሦር ንጉሥ (በመልእክተኛው በራፋስቂስ በኩል) እነዚህን ጥያቄዎች ያቀረበው ንጉሥ ሕዝቅያስ ራሱንና የግብፅን ርዳታ እንዲጠራጠር እንጂ፣ መልስ በመፈለግ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በማንም አትተማመን፡፡ በእኔ ላይ በማመፅህ ጅል ሆነሃል››
የአሦር ንጉሥ ደካማ ሸንበቆ ነው፤ አንተን የሚደግፍህ ይመስልሃል፤ ስትደገፍበት ግን ተሰብሮ ይወጋሃል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የግብፅ ደካማ ርዳታ››
ሸንበቆን ምርኩዝ የሚያደርግ ሰው ምን እንደሚሆን በመግለጽ ተናጋሪው በተለዋጭ ዘይቤ ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰው በዚህ ቢደገፍ ጉዳት ይደርስበታል››
ራፋስቂስ የአሦርን ንጉሥ መልእክት ለንጉሥ ሕዝቅያስ ሰዎች እየተናገረ ነው፡፡
ጠያቂው አድማጮቹ መልሱን እንደሚያውቁ ይገነዘባል፤ የሚጠይቀው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእርሱ ከፍታ ቦታ ያለው በኢየሩሳሌም መሆኑን ማስታወስ አለባችሁ!››
ራፋስቂስ የአሦርን ንጉሥ መልእክት ለንጉሥ ሕዝቅያስ ሰዎች እየነገረ ነው፡፡
ይህን ጥያቄ የሚያቀርበው የሕዝቅያስ ጦር የመዋጋት ዐቅም እንደሌለው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ የሕዝቅያስ ሰራዊት ላይ ለማፌዝ ግነት ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ 1) ‹‹ከንጉሡ ወታደሮች ታናሽ የሆነውን እንኳ ማሸነፍ አትችልም›› ወይም 2) ‹‹የበታች ሹሙ የሚያዝዛቸውን ወታደሮች እንኳ ማሸነፍ አትችልም››
ይህን ጥያቄ ያቀረበው እስራኤልን እንዲያጠፋ ስኬት የሰጠው ያህዌ መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደዚህ መጥተን ምድሪቱን እንድናጠፋ የነገረን ያህዌ ራሱ ነው!››
የእነዚህን ሰዎች ስም 2 ነገሥት 18፥18 ላይ እንደ ተረጐምህ ተርጉመው፡፡
‹‹ጆሮ›› የመስማት ችሎታን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በቅጥሩ ላይ ያሉ ሰዎች ሰምተው እንዳይፈሩ››
ይህን የጠየቀው አድማጮቹ መልሱን እንዲሚያውቁ በማሰብ ሲሆን፣ ፍላጐቱ የኢየሩሌምን ሕዝብና መሪዎች ማዋረድና ድል ማድረግ መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታዬ የላከኝ ወደ እናንተና ወደ ጌታችሁ ብቻ ሳይሆን፣ በሕይወት ለመኖር የገዛ ኩሳቸውን ለሚበሉና የገዛ ሽንታቸውን ለሚጠጡት ለዚህ ከተማ ሰዎች ጭምር ነው››
‹‹ኀይሌ›› የንጉሡን ችሎታ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእኔ›› ወይም፣ ‹‹የሰራዊቴ ኀይል››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሦር ንጉሥ ሰራዊት ይህችን ከተማ እንዲይዝ ያህዌ በፍጹም አይፈቅድም››
‹‹እጅ›› መቆጣጠርን፣ ሥልጣንና ኀይልን ያመለክታል፡፡
‹‹ከከተማው ወጥታችሁ እጃችሁን ስጡኝ›› ወይም፣ ‹‹እጃችሁን ለመስጠት ከእኔ ጋር ተስማሙ፤ ከከተማ ወጥታችሁ ወደ እኔ ኑ››
እነዚህ የምግብና ውሃ መገኛዎች ሰላምንና መተረፍረፍን ይወክላሉ፡፡ ይህ ይህን ሐሳብ ለመግለጽ የተለመደ አባባል ነው፡፡
ይህ የመልካምና በየዕለቱ ሕይወት የበዛ ነገር የማግኘት ምሳሌ ነው፡፡
ራፋስቂስ የአሦርን ንጉሥ መልእክት ለንጉሥ ሕዝቅያስ ሰዎች እየተናገረ ነው፡፡
ይህን የጠየቀው መልሱን ስለሚያውቁ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአሕዛብ አማልክት አንዱ እንኳ ከአሦር አላዳኑዋቸውም››
ይህን የጠየቀው መልሱን ስለሚያውቁ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአርፋድን አማልክት አጥፍቻለሁ››
እነዚህ እዚያ የሚኖሩ ሰዎችን የሚወክሉ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡
‹‹እጅ›› መቆጣጠርን፣ ኀይልንና ሥልጣንን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእኔ ቁጥጥር››
ይህን የጠየቀው መልሱን ስለሚያውቁ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንኛውም አምላክ ምድሩን ከእኔ ኀይል አላዳነም››
‹‹ኀይሌ›› ያ ኀይል ያለውን ሰው ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእኔ››
ይህን የጠየቀው መልሱን ስለሚያውቁ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ኢየሩሳሌምን ከእኔ ማዳን የሚችልበት አንድም መንገድ የለም››
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
‹‹ቤተ መንግሥቱን የሚያስተዳድር››
‹‹ታሪክ መዝጋቢ››
x
ይህ፣ ‹‹የያህዌ ቤተ መቅደስ›› ሌላ መጠሪያ ነው፡፡
እነዚህ ሁሉ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
‹‹ሕዝቅያስ ኤልያቂምን ላከ››
‹‹የሐዘን ልብስ ለብሰው ነበር››
‹‹ይህች የጭንቀት ጊዜ ናት››
ይህ ጠላትን ለመዋጋት ሕዝቡና መሪዎቹ ዐቅም ያጡበትን ሁኔታ የሚያመለክት ምሳሌ ነው፡፡
‹‹ዋናው አዛዥ የተናገረው ሁሉ››
ጸሎት ማቅረብ ከእኛ በላይ ላለው ለያህዌ አጥብቆ መጸለይን የሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አጥብቀህ ጸልይ››
የአሦርን ንጉሥ ዝንባሌ እቆጣጠራለሁ፤ ስለዚህም አንድ ወሬ ሲደርሰው ወደ አገሩ ይመለሳል፡፡
‹‹ሐሳቡን እቆጣጠራለሁ›› ወይም፣ ‹‹የተለየ ሐሳብ እንዲያስብ አደርገዋለሁ›› እዚህ ላይ፣ ‹‹መንፈስ›› መንፈሳዊ ማንነትን ሳይሆን፣ የሚያመለክተው ዝንባሌና ሐሳብን ነው፡፡
‹‹በሰይፍ መውደቅ›› መገደል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሰይፍ እንዲሞት አደርገዋለሁ›› ወይም፣ ‹‹ሰዎች በሰይፍ እንዲገድሉት አደርጋለሁ››
‹‹በንጉሡ ሥር ያለ የአሦር ባለ ሥልጣን››
እነዚህ ይሁዳ መንግሥት ውስጥ ያሉ ከተሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
‹‹አሦርን ለመውጋት ሰራዊቱን አዘጋጀ››
‹‹ስለዚህ ሰናክሬም ላከ››
መልእክቱ በጽሑፍ ነበር፡፡
ይህ የአሦር ንጉሥ ሰናክሬም ለንጉሥ ሕዝቅያስ የላከው መልእከት ነው፡፡
‹‹የምታምኑትን አምላክ አትተማመኑ፤ እርሱ እየዋሻችሁ ነው››
‹‹እጅ›› መቆጣጠርን፣ ሥልጣንና ኀይልን ያመለክታል፡፡
‹‹መስማትህን ልብ በል›› ወይም፣ ‹‹በእርግጥ ሰምተሃል›› እዚህ ላይ፣ ‹‹እነሆ›› ቀጥሎ ለሚነገረው ትኩረት ለመሳብ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡
ሰናክሬም እንዲህ ያለው እግዚአብሔር እንደማያድናቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አምላክህ አያድንህም›› ወይም፣ ‹‹አንተም ብትሆን ማምለጥ አትችሉም››
ንጉሥ ሰናክሬም ለንጉሥ ሕዝቅያስ እየተናገረ ነው፡፡
ጥያቄው ሕዝቅያስ መልሱን እንደሚያውቅ ያስባል፤ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሕዛብ አማልክት በእርግጥ ሕዝቡን ማዳን አልቻሉም… አርፋድ››
‹‹የቀድሞ የአሦር ነገሥታት›› ወይም፣ ‹‹የቀድሞ የአሦር ነገሥታት ሰራዊት››
እነዚህ ሁሉ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡
ይህ ደብዳቤ የአሦር ንጉሥ ሰናክሬም ለሕዝቅያስ የላከው ነው፡፡
ኪሩቤል በቃል ኪዳኑ ታቦት መክደኛ ላይ ያሉ መሆኑን በመግለጽ ይህን ማብራራት ያስፈልግህ ይሆናል፡፡ የቃል ኪዳኑ ታቦት በላይ በሰማይ ዙፋኑ የሚቀመጥ የያህዌ እግር ማረፊያ መሆኑን የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎች ብዙ ጊዜ ይናገራሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የቃል ኪዳኑ ታቦት ባለበት ከኪሩቤል በላይ በዙፋንህ የምትቀመጥ››
ከአሦር ንጉሥ ከሰናክሬም ደብዳቤውን ካገኘ በኃላ ንጉሥ ሕዝቅያስ ወደ ያህዌ እየጸለየ ነው፡፡
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች ሰናክሬም የሚለውን ልብ እንዲል ለያህዌ የቀረቡ ልመናዎች ናቸው፡፡
‹‹አዘንብል›› እና፣ ‹‹ስማ›› የተሰኙ ቃሎች አንድ ዐይነት ትርጒም ያላቸው ሲሆኑ፣ ለልመናው አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሆይ፣ እባክህ እርሱ የሚለውን ስማ››
‹‹ዐይንህን ክፈት›› እና፣ ‹‹እይ›› የተሰኙት ቃላት አንድ ዐይነት ትርጒም ያላቸው ሲሆኑ፣ ለልመናው አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሆይ፣ እባክህ እየሆነ ያለውን ልብ በል››
‹‹የአሦር ነገሥታት የአሕዛብን አማልክት በእሳት አቃጥለዋል››
‹‹አሦራውያን ሕዝቡንና አማልክቶቻቸውን አጥፍተዋል››
ከአሦር ንጉሥ ከሰናክሬም ደብዳቤን ከተቀበለ በኃላ ንጉሥ ሕዝቅያስ እየጸለየ ነው፡፡
‹‹እለምንሃለሁ››
‹‹ከአሦር ንጉሥ ኀይል›› ወይም፣ ‹‹ከአሦር ንጉሥ ሰራዊት››
‹‹ድንግል ልጅ›› የተባሉት ወጣትነትን፣ ንቃትንና ውበትን በሚያመለክት መልኩ የኢየሩሳሌም ሰዎች ናቸው፡፡ ‹‹ልጅ›› የሚለውን አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎች የከተሞችን ግላዊ ባሕርይ ለመግለጽ ተቅመውበታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምታምሩ የኢየሩሳሌም ሕዝቦች››
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች አንድ ዐይነት ነገር ነው የሚናገሩት
‹‹ልጅ›› የኢየሩሌም ሕዝብ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኢየሩሌም ከተማ ሕዝብ››
ይህ ድርጊት በአሦራውያን ትዕቢት ማፌዝን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታፌዝብሃለች››
ሰናክሬምን ለመገሠጽ ያህዌ እነዚህን ጥያቄዎች አቅርቧል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔን ሰድበኸኛል፤ አዋርደኸኛል! በእኔ በእስራኤል ቅዱስ ላይ ለመታበይ ድምፅህን ከፍ አድርገሃል ዐይንህን አንሥተሃል!››
‹‹ዐይንህ ማንሣት›› ፊት ላይ የሚታይ ትዕቢትና እብሪት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም በትዕቢት ተመለከትህ››
የእስራኤል አምላክ ያህዌ ማለት ነው፡፡
ንጉሥ ሰናክሬምን በተመለከተ ለነቢዩ ኢሳይያስና ለንጉሥ ሕዝቅያስ ያህዌ የሰጠው መልእክት እንደ ቀጠለ ነው፡፡ ተጓዳኝ አቀራረብ ይጠቀማል፡፡
‹‹ማቃለል›› በግልጽ መቃወም ወይም ማፌዝ ነው፡፡
ይህ የሰናክሬም ፉከራ የሚፈጸመው በሰራዊቱ ነው፡፡ ‹‹እኔ›› የሚለው ተውላጠ ስም እርሱንና ሰራዊቱን ይወክላል፡፡
ይህ ፉከራ ሰናክሬም በጣም ብዙ ወታደሮች ስለ ነበሩት ወንዙን በሚሻገሩበት ጊዜ ውሃውን እንደሚያደርቁ ያመለክታል፡፡ ይህ የወታደሮቹን ብዛት የሚያሳይ ግነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በግብፅ ምንጮች ውስጥ በማለፍ አደረቅነው!››
የአሦር ንጉሥ ሰናክሬምን በተመለከተ ለነቢዩ ኢሳይያስና ለንጉሥ ሕዝቅያስ ያህዌ የሰጠው መልእክት እንደ ቀጠለ ነው፡፡ ተጓዳኝ አቀራረብ ይጠቀማል፡፡
መናገር የፈለገውን አጽንዖት በመስጠት ሰሚው መልሱን እንደሚያውቅ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእርግጥ ከብዙ ጊዜ በፊት… ያደረግሁትን ታውቃለህ››
‹‹መያዝ የማይቻሉ ከተሞች›› ወይም፣ ‹‹በረጅሙ ግንብ የተከበቡ ከተሞች››
የአሦራውያንን ግሥጋሤ ሜዳ ላይ ካለና ከጠወለገ ሣር ጋር ያነጻጽሩዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሜዳ ላይ እንዳለ ተክልና ሣር›› ወይም፣ ‹‹እንደሚገባ ያልተተከለ ደካማ ተክል››
የአሦራውያንን ግሥጋሤ እንደሚገባ ለማደግ ከማይችሉ ደካማ ተክሎች ጋር ያነጻጽራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ከማደጉ በፊት እንደ ሣር›› ወይም፣ ‹‹ከመርዛሙ በፊት እንደ ነበረ ሣር››
ንጉሥ ሰናክሬምን በተመለከተ ለነቢዩ ኢሳይያስና ለንጉሥ ሕዝቅያስ ያህዌ የሰጠው መልእክት እንደ ቀጠለ ነው፡፡ ተጓዳኝ አቀራረብ ይጠቀማል፡፡
‹‹እኔ ላይ በቁጣ መጮኽህ››
‹‹ጆሮ›› መስማትና ማድመጥን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የትዕቢት ንግግርህን ሰምቻለሁ››
‹‹ስናጋ›› እና፣ ‹‹ልጓም›› (ፈረሶች መቆጣጠሪያ) ያህዌ ሰናክሬምን እንደሚቆጣጠር ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ እንስሳ እመራሃለሁ››
ኢየሩሳሌምን ከመውረሩ በፊት ሰናክሬም ወደ አገሩ መመለሱን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢየሩሳሌምን ከመውረርህ በፊት በመጣህበት መንገድ ወደ አገርህ እንድትመለስ አደርጋለሁ››
እዚህ ላይ ኢሳይያስ ለንጉሥ ሕዝቅያስ እየተናገረ ነው፡፡ ተጓዳኝ አቀራረብ ይጠቀማል፡፡
‹‹ሳይዘራ የበቀለ እህል››
የትሩፋኑን መመለስ ሳይዘራ ከበቀለና ፍሬ ከሚሰጥ ተክል ጋር ያነጻጸረዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሕይወት የተረፈው የይሁዳ ሕዝብ ወደ ሕይወትና ወደ ብልጽግና ይመለሳል›› ወይም፣ ‹‹በይሁዳ የሚቀሩት ያበለጽጋሉ፤ ብዙ ልጆችም ይወልዳሉ››
‹‹ያህዌ የሚወስደው ከባድ ርምጃ ይህን ያደርጋል››
ነቢዩ ኢሳይያስ ለንጉሥ ሕዝቅያስ የተናገረው የያህዌ መልእክት እዚህ ላይ ያበቃል፡፡ ተጓዳኝ አቀራረብ ይጠቀማል፡፡
‹‹ፍላጻ›› ማንኛውንም የውጊያና የጥፋት መሣሪያዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እዚህ ውጊያ አያደርግም››
‹‹ከተማዋን ለመያዝ እንዲያመቻቸው ዙሪያዋን የዐፈር ቁልል አያደርጉም››
እርሱ የተናገረው እውነት መሆኑን ለማሳየት ያህዌ ስሙን ጠርቶ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እንዲህ ይላል›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ይህን ብያለሁ››
‹‹ስለ ራሴ ክብርና በሚገባ እኔን ላገለገለው ንጉሥ ዳዊት ስለ ገባሁት ቃል››
‹‹ተደረገ››
‹‹አንድ መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ ወታደሮች››
‹‹በሕይወት የተረፉ ሲነሡ››
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
‹‹ቤት›› በንጉሥ ሕዝቅያስ ሥር ያለውን ነገር ሁሉ ይመለከታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለቤተ ሰብህና ለመንግሥትህ የመጨረሻ መመሪያ ስጥ››
ይህ ያህዌን አስታውስ ለማለት የተለመደ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አስታውስ››
ይህ፣ ‹‹ሕይወቴን እንደ ኖርህ›› ለማለት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡
እዚህ ላይ ዐይን ፍርድንና ግንዛቤን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፍርድህ መሠረት››
‹‹ቃል›› ያህዌ ለኢሳይያስ የገለጠውን መልእክት ይወክላል፡፡ ይህ የተለመደ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ቃል ተናገረ››
ተጓዳኝ አስተሳሰብን በመጠቀም አንድ መልእክት ለማቅረብ ሁለተኛው የመጀመሪያውን ያጠናክራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጸሎትህን ሰማሁ፤ እንባህንም አየሁ››
‹‹ከአሁን ጀምሮ ሁለት ቀን›› ኢሳይያስ ይህን የተናገረበት ቀን የመጀመሪያ ቀን ነው፤ ስለዚህም፣ ‹‹ሦስተኛው ቀን›› - ‹‹ከአሁን ጀምሮ ሁለት ቀን›› እንደ ማለት ነው፡፡
በነቢዩ ኢሳይያስ በኩል ለንጉሥ ሕዝቅያስ መልእክት ከያህዌ እየመጣ ነው፡፡
15 ዓመት
‹‹እጅ›› ኀይል፣ ሥልጣንና መቆጣጠር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአሦር ንጉሥ ቁጥጥር››
‹‹የሞቀ ወይን ጥፍጥፍ መለጠፍ››
‹‹የሕዝቅያስ አገልጋዮች ይህን አደረጉ፤ ሕዝቅያስ ቁስል ላይ አኖሩ››
‹‹ጥላው›› የተገኘው እንዴት እንደ ነበር ይበልጥ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ የፀሐይ ብርሃን ደረጃው ላይ የሚፈጥረውን ብርሃን ያህዌ ዐሥር ርምጃ ወይም ዐሥር ርምጃ ወደ ኃላ እንዲያደርገው ትፈልጋለህን?››
ይህ አገላለጽ የሚያመለክተው 2 ነገሥት 20፥11 ላይ የተጠቀሰውን፣ ‹‹የአካዝን ደረጃዎች›› ነው፡፡ ምናልባትም ይህ ደረጃ የፀሐይ ጨረር ወደ ፊት ሲሄድ ቀኑ ምን ያህል እንደ ሆነ እንዲቆጥርበት ለንጉሥ አካዝ የተሠራ የተለየ ደረጃ ሊሆን ይችላል፡፡ በዚህ ሁኔታ ቀን ሲሆን ጊዜውን ለማወቅ ያገለግላል፡፡
ለምን ቀላል እንደ ሆነ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ ‹‹ይህ ተፈጥሮአዊ ሂደት ስለ ሆነ ጥላው ዐሥር ደረጃ ወደ ፊት እንዲሄድ ማድረግ ቀላል ነው››
ይህ የቀኑን ጊዜ እንዲያውቅበት ለንጉሥ አካዝ የተሠራ የተለየ ደረጃ ሊሆን ይችላል፡፡ ደረጃዎቹ ጊዜ የሚቆጥሩት በቀኑ ጊዜ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለንጉሥ አካዝ የተሠራ ደረጃ››
እነዚህ የባቢሎን ንጉሥና ወንድ ልጆቹ ስሞች ናቸው፡፡
‹‹ደብዳቤዎቹን በጥንቃቄ አሰበባቸው›› ወይም 2) ‹‹የባቢሎንን ንጉሥ ደብዳቤ ሰማ››
‹‹ያላሳያቸው… ምንም አልቀረም›› አጽንዖት ለመስጠት ጥቅም ላይ የዋለ ግነት ነው፡፡ ሕዝቅያስ ማንኛውንም ጠቃሚ ነገር አሳያቸው ማለት ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቅያስ በቤቱም ሆነ በመንግሥቱ ያለውን ማንኛውንም ጠቃሚ ነገር አሳየው››
ይህ የሚያመለክተው ከመርዱክ — ባልዳን መልእክትና ስጦታ ያመጡትን ሰዎች ነው፡፡
ይህን ነጥብ አጽንዖት ለመስጠት ሕዝቅያስ አንዱን ሐሳብ ሁለት ጊዜ ደጋግሞአል፡፡
‹‹ምንም›› እና ‹‹የለም›› ሐሳቡን አዎንታዊ ለማድረግ አንደኛው ሌላውን ይሽረዋል፡፡ ግነቱ ጥቅም ላይ የዋለው ለአጽንዖት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠቃሚ ነገሮቼን ሁሉ አሳየኃቸው››
ኢሳይያስ ለምን እንደ ተናገረ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሰዎቹ ማንኛውንም ጠቃሚ ነገሮቹን በማሳየት ሕዝቅያስ ሞኝነት ማድረጉን አሳይያስ ስላወቀ እንዲህ አለው››
‹‹የያህዌ መልእክት››
‹‹ስማ፣ አንድ ቀን ጊዜ ይመጣል››፤ ‹‹እነሆ›› ጥቅም ላይ የዋለው ኢሳይያስ ለሕዝቅያስ ለሚናገረው ትኩረት ለመሳብ ነው፡፡
‹‹ጊዜ›› ያልተወሰነ ጊዜን ያመለክታል፡፡
‹‹ሕዝቅያስ ስላሰበ››
መልሱን ቢያውቅ እንኳ ሕዝቅያስ ይህን የጠየቀው ለአጽንዖት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዘመኔ ሰላምና ጸጥታ እንደሚኖር እርግጠኛ መሆን እችላለሁ››
ውሃ የተጠራቀመበት ትንሽ ቦታ
ውሃ የሚተላለፍበት መስመር
ጥያቄው የቀረበው እነዚህ ነገሮች ተጽፈው እንደሚገኙ ለአንባቢው ለማሳሳብ ነው፡፡ 2 ነገሥት 8፥23 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳ ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ ተጽፎአል››
የንጉሥ ምናሴ እናት፡፡
የያህዌ ዐይን የያህዌን ፍርድና ግንዛቤ ይወክላል፡፡ 2 ነገሥት 3፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ክፉ የሆነ ነገር›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ የሚለውን ነገር››
የኮረብታውን ማምለኪያ ስፍራ ሠራ… ለበአል መሠዊያዎችን አቆመ፤ የአሼራንም ምስል ዐምድ ሠራ
ይህን እንዲሠሩለት ምናሴ አገልጋዮቹን ማዘዝ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኮረብታው ማምለኪያ እንዲሠራ አደረገ.. የበአልን መሠዊያዎች አስገነባ፤ የአሼራን ዐምድ አሠራ›› ወይም፣ ‹‹ሠራተኞቹ የኮረብታውን ማምለኪያ እንዲሠሩለት አደረገ፤ …የበአልንም መሠዊያዎች አሠራቸው፤ የአሼራን ዐምድ አሠራ››
የንጉሥ ምናሴ አገዛዝ ታሪክ ቀጥሏል፡፡
ስም የሰው መጠሪያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢየሩሳሌም የእኔ ማንነት ለዘላለም በሚታወቅበት ቦታ ትሆናለች››
እነዚህን መሠዊያዎች ያሠራው ሕዝቡ መሥዋዕት እንዲያቀርቡባቸውና እንዲያመልኩባቸው መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ እነዚህን መሠዊያዎች ሠራተኞቹ እንዲሠሩ አዘዘ እንጂ፣ እርሱ ራሱ አልሠራቸውም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቡ ከዋክብትን እንዲያመልክና መሥዋዕት እንዲያቀርብላቸው በሁለቱ የያህዌ ቤት አደባባዮች መሠዊያዎች ሠራ››
ልጁን ለምን በእሳት ውስጥ እንዳሳለፈና ከዚያ በኃላ ምን እንደ ሆነ ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለአማልክት መሥዋዕት እንዲሆን እስኪሞት ድረስ ልጁን በእሳት አቃጠለ››
‹‹መረጃ ጠየቀ››
የያህዌ ዐይን የያህዌን ፍርድና ግንዛቤ ይወክላል፡፡ 2 ነገሥት 3፥2 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ብዙ ክፉ ነገሮች›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ የሚላቸውን ብዙ ነገሮች››
የንጉሥ ምናሴ አገዛዝ ታሪክ ቀጥሏል፡፡
ምናሴ ራሱ ያንን አላደረገም፡፡ ያንን ያደረጉ አገልጋዮቹ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምናሴ አገልጋዮቹ ያንን እንዲያደርጉ አዘዘ
ያህዌ ስሙን ቤተ መቅደሱ ላይ ማኖሩ፣ የአምልኮ ቦታ መሆኑን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ለዘላለም እንዲያመልኩኝ የምፈልገው ቦታ››
እግሮች ሰውየውን ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ሕዝብ›› ወይም፣ ‹‹እስራኤላውያን››
እዚህ ላይ፣ ‹‹አሕዛብ›› እስራኤላውያን ከመምጣታቸው በፊት በከነዓን ምድር ይኖሩ የነበሩትን ሕዝቦች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እስራኤላውያን ወደ ምድሪቱ እየገሠገሡ እያለ ያህዌ ካጠፋቸው ሕዝቦች ይልቅ››
ይህ ማለት 1) ያህዌ በሦስተኛ ሰው ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በመጀመሪያ ሰው ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣዖታቱ፣ ስለዚህ የእስራኤል አምላክ እኔ ያህዌ ይህን እላለሁ፤ እነሆ›› ወይም 2) ነቢዩ ያህዌ የተናገረውን እያቀረበ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣዖታቱ፤ ስለዚህ የእስራኤል አምላክ ያህዌ ይህን ይላል፤ እነሆ››
አካላዊ ስሜቱ ምክንያት የሆነውን ስሜታዊ ሁኔታ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የሚያደርገውን የሚሰሙ ይደነግጣሉ››
‹‹መለኪያ ገመድ›› እና፣ ‹‹ቱንቢ›› ሕዝብ ላይ ለመፍረድ ያህዌ የሚጠቀምበት መስፈርት ተለዋጭ ዘይቤ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢየሩሳሌም ላይ የምፈርደው ሰማርያና የአክዓብ ቤት ላይ በተጠቀምሁበት መስፈርት መሠረት ነው››
ሰማርያ ዋና ከተማ ስትሆን፣ የእስራኤልን መንግሥት ሕዝብ ሁሉ ትወክላለች፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእስራኤል ሕዝብ ላይ››
ግንቡ ትክክል መሆን አለመሆኑን የሚያሳይ በቀጭን ሲባጐ የተያዘ ክብደት ያለው ነገር፡፡
‹‹ቤት›› ቤተ ሰብን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአክዓብ ቤተ ሰብ››
‹‹እተዋለሁ›› ወይም፣ ‹‹እንቃለሁ››
እዚህ ላይ የጠላቶች፣ ‹‹እጅ›› በእነርሱ ቁጥጥር ሥር መሆንን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቻቸው ድል እንዲያደርጓቸው፣ ምድራቸውን እንዲወስዱ››
‹‹እንዲሁም ምናሴ›› ወይም፣ ‹‹ከዚህም ሌላ ምናሴ››
‹‹ብዙ ንጹሕ ደም›› በግፍ ሰዎችን መግደል ማለት ነው፡፡ አንባቢው ይህን መረዳት እንዲችል ምናሴ ይህን እንዲያደርግ የረዱት ሌሎች ሰዎች መሆናቸውን መተርጐም የተሻለ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምናሴ ወታደሮቹን ብዙ ንጹሐን ሰዎች እንዲገድሉ አዘዘ፡፡››
ግነቱ የሚያመለክተው በመላው ኢየሩሳሌም ምናሴ የገደላቸውን ሰዎች ብዛት ነው፡፡ ‹‹ሞት›› የሚለው ‹‹በሞቱ ሰዎች›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኢየሩሳሌም ብዙ ሰዎች ሞተው ነበር››
የያህዌ ዐይን የያህዌን ፍርድና ግንዛቤ ይወክላል፡፡ 2 ነገሥት 3፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ክፉ የሆነ ነገር›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ የሚለውን ነገር››
የጥያቄው መልስ አዎንታዊ መሆኑን መረዳት ይቻላል፤ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ ጥያቄው የቀረበው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ 2 ነገሥት 8፥23 ላይ ይህን ሐረግ እንዴ እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳ… ተጽፎአል›› ወይም፣ ‹‹በይሁዳ… ይገኛል››
በሌላ መልኩ ይህ፣ ‹‹እንደ አባቶቹ ሞተ›› ማለት ነው፡፡
ይህም ማለት 1) ‹‹በአንድ ወቅት ዖዛ የሚባል ሰው የነበረ አትክልት ቦታ›› ወይም፣ 2) ‹‹ዖዛ አትክልት››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
ይህ የሴት ስም ነው፡፡
ይህ የከተማ ስም ነው
የያህዌ ዐይን የያህዌን ፍርድና ግንዛቤ ይወክላል፡፡ 3፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ክፉ የሆነ ነገር›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ የሚለውን ነገር››
‹‹አባቱ በተመላለሰበት መንገድ ተመላለሰ›› አንድ ሰው የሚኖርበት መንገድ የሚመላለስበት መንገድ እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አባቱ በኖረበት ፈጽሞ ኖረ››
‹‹ከያህዌ ራቀ›› ወይም፣ ‹‹ለያህዌ ደንታ አልነበረውም››
‹‹እርሱ ላይ ጉዳት ለማድረስ ተማክረው ሠሩ››
ይህ አጠቃላይ ንግግር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳ ያሉ አንዳንድ ሰዎች››
‹‹እርሱን ለመጉዳት ዐቀዱ፤ እንደዚያም አደረጉ›› 2 ነገሥት 21፥23 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
መልሱ አዎንታዊ እንደሚሆን ግምት ውስጥ በማስገባት፣ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ ጥያቄው የቀረበው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ 2 ነገሥት 8፥23 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳ… ተጽፈዋል›› ወይም፣ ‹‹በይሁዳ… ማግኘት ይቻላል››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹በአንድ ወቅት ዖዛ የሚባል ሰው የነበረ አትክልት ቦታ›› ወይም 2) ‹‹የዖዛ አትክልት ቦታ›› 2 ነገሥት 21፥18 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት
‹‹31 ዓመት››
ይህ የሴት ስም ነው፡፡
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
ይህ ይሁዳ ውስጥ ያሉ ከተማ ስም ነው
‹‹ዐይን›› የያህዌን ሐሳብ ወይም ስለ ነገሮች ያለውን ግንዛቤ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ መልካም ነው የሚለውን አደረገ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ እንደሚያስበው መልካም ነገር አደረገ››
‹‹አባቱ ዳዊት በሄደበት መንገድ ሁሉ ሄደ›› ኢዮስያስ ዳዊት እንዳደረገው ማድረጉ ዳዊት በሄደበት መንገድ መሄዱ እንደሆነ ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አባቱ ዳዊት በኖረበት መንገድ ኖረ›› ወይም፣ ‹‹አባቱ የዳዊትን ምሳሌ ተከተለ››
ሙሉ በሙሉ ለያህዌ መታዘዝ ለአንድ ሰው በትክክለኛው መንገድ መሄድና ከዚያም ወደ ኃላ አለማለት እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምንም ያህዌን ደስ የማያሰኝ ነገር አላደረገም›› ወይም፣ ‹‹ለያህዌ ሕግ ሙሉ በሙሉ ታዘዘ››
ቋንቋህ የታሪኩን አዲስ ክፍል ለመጀመር የሚጠቀምበት መንገድ ካለው እዚህ ላይ ተጠቀምበት፡፡
ዐሥራ ስምንት በተለምዶ 18 ማለት ነው፡፡
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው
‹‹የያህዌ ቤት›› እና፣ ‹‹ቤተ መቅደስ›› አንድ ናቸው፡፡
‹‹ውጣ›› የሚል ቃል የተጠቀመው የያህዌ ቤተ መቅደስ የንጉሡ ኢዮስያስ ቤት ከነበረበት ከፍ ያለ ቦታ ላይ ስለነበር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ኬልቅያስ ሂድ››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የቤተ መቅደሱ ጠባቂዎች ከሕዝቡ ሰብስበው ወደ ያህዌ ቤተ መቅደስ ያመጡት ገንዘብ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› ጠቅላላ ሠራተኞቹን ይመለከታል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ገንዘቡን ለሠራተኞቹ እንዲሰጥ ለኬልቅያስ ንገረው››
ንጉሥ ኢዮስያስ ለሊቀ ካህናቱ ኬልቅስ የላከው መልእክት ይቀጥላል
እዚህ ላይ፣ ‹‹እነርሱ›› እና፣ ‹‹የእነርሱ›› የሚለው 2 ነገሥት 22፥5 ላይ የያህዌ ቤት ሥራ ላይ ኀላፊነት የተሰጣቸውን ሠራተኞች ያመለክታል፡፡
በእንጨት የሚሠሩ ሰዎች
በድንጋይ የሚሠሩ ሰዎች
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሠራተኞቹ የቤተ መቅደሱ ሠራተኞች ስለ ሰጧቸው ገንዘብ ዝርዝር ጉዳይ ማቅረብ አያስፈልጋቸውም››
‹‹በአግባቡ ስለ ተጠቀሙበት››
ይህ ሰው ስም ነው፡፡ 2 ነገሥት 18፥18 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐኸው ተመልከት፡፡
ሕግ የተጻፈው በጥቅልል መጽሐፍ ሊሆን ይችላል፡፡ ጥቅልል መጽሐፍ በአንድ ረጅም ፓፒረስ ወይም ቆዳ ተጽፎ የተጠቀለለ ነው፡፡
‹‹እጅ›› ጠቅላላ ሠራተኞቹን ይመለከታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሠራተኞቹ ተሰጣቸው››
በቋንቋህ የታሪኩን መጀመሪያ ክፍል ለማመልከት የምትጠቀምበት ቃል ካለ እዚህ ተጠቀምበት፡፡
‹‹ቃል›› የሕጉን መልእክት ያመለክታል፤ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በመጽሐፉ ተጽፎ የነበረውን ሕግ ሰማ›› ወይም፣ ‹‹በጥቅልል መጽሐፍ የተጻፈውን ሕግ ሰማ››
ይህ በጣም ማዘንን ወይም መተከዝን የሚያመለክት ድርጊት ነው፡፡
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
የያህዌን ፈቃድ ለማወቅ ሰዎች ወደ ያህዌ ነቢዪት ሄደው እንዲጠይቁ ንጉሡ ማዘዙ እንደ ነበር 22፥14 ላይ ግልጽ ሆኗል፡፡
ወደ ሰው ሄዶ ምክር መጠየቅ
‹‹ቃል›› — ሕግን ይወክላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኬልቅያስ ባገኘው በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ያለ ሕግ››
የያህዌ ቁጣ የሚነድ እሳት እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ በጣም ተቆጥቶናል››
ይህ የሚያመለክተው ለእስራኤል የተሰጠውን ሕግ ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንድናደርገው ሙሴ በሕጉ የጻፈው ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹በሙሴ በኩል ያህዌ ለእስራኤል የሰጠው ሕግ ሁሉ››
ይህ የሴት ስም ነው
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው
ይህም ማለት 1) ካህናቱ ቤተ መቅደሱ ውስጥ የሚለብሷቸውን ልብሶች የሚጠብቅ፣ ወይም 2) የንጉሡን ልብሶች በአግባቡ የሚይዝ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሁለተኛው ሰፈር›› ከኢየሩሳሌም በስተ ሰሜን የተሠራውን አዲሱ የከተማው ክፍል ማለት ነው፡፡ ‹‹ሁለተኛ›› በተለምዶ 2 ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኢየሩሳሌም በአዲሱ ሰፈር ኖረች››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሰው›› ንጉሥ ኢዮስያስን ማለት ነው፡፡
ያህዌ አስቸጋሪ ነገሮችን ማድረጉ፣ ሕዝቡ ላይ ጥፋት ማምጣት እንደ ሆነ ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚህ ቦታና እዚህ በሚኖሩ ላይ ከባድ ችግር አመጣለሁ››
‹‹በኢየሩሳሌም›› ይህ መላውን የይሁዳን ምድር የሚወክለውን የኢየሩሳሌምን ከተማ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይሁዳ ላይ››
በነቢዪቱ ሕልዳና በኩል ያህዌ ለንጉሥ ኢዮስያስ የላከው መልእክት ቀጥሏል፡፡
የያህዌ ቁጣ የሚነድ እሳት እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚህ ቦታ የሚመጣው ቁጣዬ እንደማይጠፋ እሳት ይሆናል››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ቦታ›› በኢየሩሳሌምና በይሁዳ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚህ ሕዝብ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ቃል›› ሕልዳና የተናገረችው መልእክት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለ ሰማኸው መልእክት››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ልብ›› የሰውን ውስጣዊ ሁኔታ ይወክላል፡፡ በኀጢአት ማዘን የልብ መነካት እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ስላዘንህ›› ወይም፣ ‹‹ንስሐ ስላደረግህ››
‹‹ጥፋት›› እና ‹‹ርግማን›› የተሰኙትን ቃሎች በተለየ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምድሪቱን ለማጥፋት እነርሱንም ለመርገም››
ይህ በጣም ማዘንና መተከዝን የሚያመለክት ድርጊት ነው፡፡
የሚናገረውን ነገር እርግጠኝነት ለማመልከት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ 2 ነገሥት 19፥33 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የሚለው ይህን ነው›› ወይም፣ ‹‹ይህ እኔ ያህዌ የተናገርሁት ነው››
ይህ በነቢዪት ሕልዳና በኩል ያህዌ ለንጉሥ ኢዮስያስ የላከው መልእክት ፍጻሜ ነው፡፡
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ሁለቱም ትሞታለህ ማለት ናቸው አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለዚህ እንድትሞትና በሰላም እንድትቀበር አደርጋለሁ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ዐይኖች አለማየታቸው›› መከራ አይደርስብህም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አይደርስብህም››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ዐይኖች›› መላውን የሰው ሁለንተና ያመለክታል፡፡
ያህዌ መከራ እንዲሆን ማድረጉ፣ ጥፋት ያህዌ ወደዚያ ቦታ የሚያመጣው ነገር እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚህ ቦታ የሚመጣው ከባድ ነገር››
ይህ አጠቃላይ ንግግር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብዙ ሌሎች ሰዎች››
ይህ አነጋገር በመሓል ያሉትን ሁሉ ይመለከታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ታላቅ ከሆነው እስከ በጣም ታናሽ የሆነው››
‹‹ከዚያም መስማት እንዲችሉ ንጉሡ ድምፁን ከፍ አድርጐ አነበበላቸው››
2 ነገሥት 22፥8 ላይ ኬልቅያስ መጽሐፉን እንዳገኘ ተገልጿል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ ‹‹ኬልቅያስ ያገኘው›› ወይም፣ ‹‹ተገኝቶ የነበረው››
የሰው አኗኗር መንገድ ላይ መሄድ እንደ ሆነ ተነግሯል፤ አንድን ሰው ‹‹መከተል›› ያ ሰው የሚያደርገውን ማድረግና ሌሎችም እንዲያደርጉ መፈለግ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለያህዌ በመታዘዝ መኖር››
እነዚህ ቃሎች ተመሳሳይ ነገር ይጋራሉ፡፡ ሁሉም በአንድነት ያህዌ በሕጉ ላዘዘው ሁሉ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡
‹‹በፍጹም ልቡ›› ማለት፣ ‹‹ሙሉ በሙሉ›› ማለት ነው፤ ‹‹በፍጹም ነፍሱ›› ማለት፣ ‹‹በሙሉ ሁለንተናው›› ማለት ነው፡፡ እነዚህ ሁለት ሐረጐች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሙሉ ሁለንተናው›› ወይም፣ ‹‹በፍጹም ኀይሉ››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚህ መጽሐፍ የተካተተውን››
‹‹ለኪዳኑ ውል መታዘዝ›› ማለት ነው፡፡
‹‹እርሱን የሚያገለግሉ ሌሎች ካህናት››
የቤተ መቅደሱን በሮች የሚጠብቁ ሰዎች
‹‹በአልን ለማምለክ ሰዎች የሚጠቀሙባቸው… ከዋክብትን እንዲያመልኩ ሰዎች የሚጠቀሙባቸው››
‹‹እርሱ›› የሚለው የሚያመለክተው ኢዮስያስን ነው፡፡ እነዚህን ነገሮች እንዲያደርጉ ወራተኞቹን አዘዘ፡፡ ኬልቅያስና ሲረዱት የነበሩ ካህናትም እነዚህን ነገሮች አድርገዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አቃጠላቸው… ወሰዳቸው… አስወገዳቸው››
የቦታ ስሞች
‹‹በአልን፣ ፀሐይና ጨረቃን፣ ስብስብ ከዋክበትንና ሌሎች ከዋክብትን ሁሉ ለማምለክ››
ለያህዌ መልእክት በሰጠው ምላሽ መሠረት ንጉሥ ኢዮስያስ ያደረገውን ማቅረብ ቀጥሏል፡፡
‹‹እርሱ›› የሚለው ኢዮያስን ነው፡፡ እነዚህን ነገሮች እንዲያደርጉ ሠራተኞቹን አዘዘ፡፡ ኬልቅያስና እርሱን የሚረዱ ካህናትም እነዚህን ነገሮች አድርገዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አመጣቸው… አቃጠላቸው… ሰባበራቸው… ወረወራቸው… አጸዳ››
‹‹ልብሶች መሥራት››
እነዚህን ነገሮች እንዲያደርጉ ኢዮስያስ ሠራተኞቹን አዘዘ፡፡ ኬልቅያስና እርሱን የሚረዱ ካህናት እነዚህን ነገሮች አድርገዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዲያመጡ… እንዲያረክሱና… እንዲያቃጥሉ አዘዘ››
የቦታ ስሞች
‹‹ኢያሱ የተባለው አገረ ገዥ›› ወይም፣ ‹‹ኢያሱ የተባለው የከተማ መሪ›› ይኸኛው ከብሉይ ኪዳኑ መጽሐፈ ኢያሱ የተለየ ኢያሱ ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ወንድሞች›› ቤተ መቅደሱ ውስጥ የሚያገለግሉ ካህናት ጓደኞቻቸውን ያመለክታል፡፡
የቦታ ስሞች
‹‹ለሞሎክ መሥዋዕት እንዲሆኑ ወንድ ወይም ሴት ልጁን በእሳት ማቃጠል››
ኢዮስያስ ይህን እንዲያደርግ የረዱ ሌሎች ሰዎች ምናልባትም፣ ኬልቅያስና፣ ‹‹ከእርሱ ሥር ያሉ ካህናት›› (2 ነገሥት 23፥4) ሳይረዱት እንዳልቀረ አንባቢው መረዳት በሚችልበት ሁኔታ መተርጐም የተሻለ ነው፡፡
ይህም ማለት 1) የእውነት ፈረሶች ወይም 2) የፈረሶች ምስል ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹መስጠት›› ለአምልኮ መለየትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፀሐይን ለማምለክ ማዋል››
x
ይህን እንዲያደርጉ ኢዮስያስ ሠራተኞቹን አዘዘ፡፡ ምናልባትም ኬልቅያስና እሱን የሚረዱ ካህናት ይህን ለማድረግ ሳይረዱት አልቀረም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሡ ኢዮስያስ እንዲያስወግዱ… እንዲያደቅቁ… እንዲያወድሙ… እንዲሰባብሩ… እንዲያረክሱ አዘዘ፡፡››
የቦታ ስም፡፡ 2 ነገሥት 23፥4 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
‹‹ከእንግዲህ ለማምለኪያ እንዳያውሉት ያንን ቦታ በሰዎች አጥንት ሞላው››
ይህን ለማድረግ ሌሎች ሰዎች ምናልባትም ኬልቅያስና፣ ‹‹ከእርሱ በታች ያሉ ካህናት›› (2 ነገሥት 23፥4) ኢዮስያስን ሳይረዱት እንዳልቀረ አንባቢው መረዳት በሚችልባት ሁኔታ መተርጐሙ የተሻለ ነው፡፡
‹‹እንዲህ እንደሚሆን እንደ ተናገረው››
ለሰው ክብር የሚቆም ምስል፡፡ መቃብር አንድ ዐይነት ሐውልት ነው፡፡
‹‹ስለዚህ ዐፅሙን ወይም ዐፅሞቹን አልነኳቸውም››
ይህን ለማድረግ ሌሎች ምናልባትም፣ ኬልቅያስና፣ ‹‹ከእርሱ በታች ያሉ ካህናት›› (2 ነገሥት 23፥4) ኢዮስያስን ሳይረዱት እንዳልቀሩ አንባቢው መረዳት በሚችልበት ሁኔታ መተርጐሙ የተሻለ ነው፡፡
‹‹ያደረገውን››
ዐጥንቶቹን ያቃጠለበትን ምክንያት ግልጽ ማድረግ ያስፈልገህ ይሆናል፡፡ ‹‹ከእንግዲህ ማንም እንዳይጠቀምባቸው በላያቸው የሰው ዐፅም አቃጠለባቸው››
‹‹ፋሲካን ማክበር አለባችሁ››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ልጆች በ… ዘመን እንደ ሆነው ታላቅ ፋሲካ አክብረው አያውቁም››
‹‹እስራኤል›› የሚለው ስም፣ ‹‹ዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል ልጆች›› ማለት ነው፡፡
‹‹እስራኤል የራሳቸው ነገሥታት በነበሩዋቸው ዘመን፤ ይሁዳም የራሳቸው ነገሥታት በነበሩዋቸው ዘመን››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የይሁዳ ሕዝብ ይህን የያህዌ ፋሲካ አከበሩ››
‹‹እነዚያን መናፍስት አባረረ›› ወይም፣ ‹‹እነዚያ መናፍስት እንዲወገዱ ሕግ አወጣ››
2 ነገሥት 21፥6 ላይ፣ ‹‹ከሙታን የሚነጋገሩ… ከመናፍስት የሚነጋገሩ›› የሚለውን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ሰዎች የተለየ ኀይል እንዳላቸው የሚያስቡዋቸው ነገሮች
‹‹ሙሉ በሙሉ ራሱን ለያህዌ የሰጠ››
‹‹ከዚያ ጊዜ ወዲህ ኢዮስያስን የመሰለ ንጉሥ አልነበረም››
ጸሐፊው በዚህ ቃል የተጠቀመው ኢዮስያስ ያደረጋቸው እነዚህ ነገሮች ሁሉ መልካም ቢሆኑም፣ ያህዌ አሁንም በይሁዳ እንደ ተቆጣ መሆኑን ለማሳየት ነው፡፡
እሳት የቁጣ ምሳሌ ነው፤ እሳት ማንደድ መቆጣት ማለት ነው፡፡ ‹‹ቁጣ›› የሚለውን ቃል ለየት ባለ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በ… ተቆጥቶ ስለ ነበር ያህዌ ከቁጣው ገና አልበረደም ነበር››
‹‹እርሱን ለማስቆጣት››
‹‹እኔ ካለሁበት›› ወይም፣ ‹‹ከአጠገቤ››
ስም ሰዎች ለሰው የሚሰጡትን ክብር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች እኔን እዚያ ያከብሩኛል››
መልሱ አዎንታዊ መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ ጥያቄው የቀረበው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ 2 ነገሥት 8፥23 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳ… ማግኘት ትችላላችሁ››
‹‹በኢዮስያስ ዘመን የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን ኒካዑ››
ኒካዑ የሰው ስም ነው፤ መጊዶ የቦታ ስም ነው፡፡
‹‹23 ዓመት››
ይህ የሴት ስም ነው
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው
የያህዌ ዐይን የያህዌን ፍርድና ግንዛቤ ይወክላል፡፡ 2 ነገሥት 3፥2 ላይ ይህንን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ክፉ ነገር›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ የሚለውን ነገር››
‹‹በሰንሰለት›› መታሰር፣ መያዝና በቁጥጥር ሥር መሆንን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እስር ቤት አስገባው››
‹‹የይሁዳ ሕዝብ እንዲሰጡት አስገደደ››
መክሊት 33 ኪሎ ግራም ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹3,300 ኪሎ ግራም… 33 ኪሎ ግራም››
‹‹ኢዮአቄም ከአገሩ ሰዎች ግብር ሰበሰበ››
‹‹የይሁዳ አገር ሕዝብ›› ሌሎች ትርጒሞች፣ 1) ‹‹በይሁዳ ምድር የሚኖር ሕዝብ›› ወይም፣ 2) ‹‹በዚያ ምድር የሚኖሩ ሀብታሞና ታዋቂ ሰዎች›› እንደ ማለት ነው፡፡
የሴት ስም
የሰው ስም
የቦታ ስም
የያህዌ ዐይን የያህዌን ፍርድና ግንዛቤ ይወክላል፡፡ 2 ነገሥት 3፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ክፉ ነገር›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ የሚለውን ነገር››
‹‹ኢዮአቄም የይሁዳ ንጉሥ በነበረ ዘመን››
ናቡከደነፆር ይሁዳን ካጠቃ በኃላ የሆነውን ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይሁዳን አጥቅቶ ድል አደረገ››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዲህ የሆነው በባርያዎቹ በነቢያት በኩል ያህዌ በተናገረው ቃል መሠረት ነው›› ወይም፣ ‹‹ይህ በትክክል እንዲህ እንደሚሆን ያህዌ ለባርያዎቹ ለነቢያት እንደ ተናገረው ነው››
እዚህ ላይ፣ ‹‹አፍ›› የያህዌን ትእዛዝ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እንዳዘዘው››
‹‹አባረረ›› ወይም፣ ‹‹አጠፋ››
ይህ በተጻፈበት ዘመን ሰዎች ይህን መረጃ ያውቁ ስለ ነበር ጥያቄው ምላሽ የሚያስፈልገው አልነበረም፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ 2 ነገሥት 8፥23 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ ‹‹በእርግጥ በይሁዳ… ተጽፈዋል›› ወይም፣ ‹‹በይሁዳ… ማግኘት ትችላላችሁ››
አንቀላፋ ሞተ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሞተ፤ ከአባቶቹም ጋር ተቀበረ››
ኔስታ የሴት ስም ነው፡፡ ኤልናታን የወንድ ስም ነው፡፡
የያህዌ ዐይን የያህዌን ፍርድና ግንዛቤ ይወክላል፡፡ 2 ነገሥት 3፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ክፉ ነገር›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ የሚለውን››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሁሉ›› አጠቃላይ ንግግር ነው፡፡ አባቱ ያደረገውን የመሰለ ኀጢአት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አባቱ ሲያደርግ የነበረውን ዐይነት ኀጢአት አደረገ››
ኢዮአቄም ናቡከደነፆርን ለማግኘት የሄደበትን ምክንያት ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የይሁዳ ንጉሥ ኢዮአቄም፣ ከእናቱ፣ ከአገልጋዮቹ፣ ከልዕልቶቹና ከባለ ሥልጣኖቹ ጋር እጁን ለመስጠት የባቢሎን ንጉሥ ወዳለበት ሄደ››
‹‹የባቢሎን ንጉሥ ከነገሠ ሰባት ዓመት በኃላ ዮአኪንን ማርኮ ወሰደው››
ሰሎሞን ይህን ያደረገው በሌሎች ሰዎች ርዳታ መሆኑን አንባቢው መረዳት እንዲችል አድርገህ መተርጐም ይኖርብህ ይሆናል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ኢየሩሳሌም›› እዚያ የሚኖር ሕዝብ ማለት ነው፡፡ ‹‹ሁሉ›› አጠቃላይ አነጋገር ነው፡፡ በጣም አስፈላጊ የሆኑ ሰዎችን ሁሉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ናቡከደነፆር በጣም አስፈላጊ የሆኑ ሰዎችን ሁሉ ከኢየሩሳሌም ወሰደ››
‹‹ከብረታ ብረት ነገሮችን መሥራትና መጠገን የሚያውቁ ሰዎች››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድሪቱ የቀሩ በጣም ድኾች የሆኑ ሰዎች ብቻ ነበሩ››
‹‹7,000… 1,000››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
‹‹21… 11››
ይህ የሴት ስም ነው
ይህ የሰው ስም ነው
ይህ የቦታ ስም ነው
የያህዌ ዐይን የያህዌን ፍርድና ግንዛቤ ይወክላል፡፡ 2 ነገሥት 3፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ፍርድ ክፉ ነገር›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ክፉ የሚለውን ነገር››
(የቁጥር አጻጻፍ ይመልከቱ)
ይህ ዐሥረኛ ወር በዕብራውያን ቀን አቆጣጠር ነው፡፡ በምዕራባውያን ቀን መቁጠሪያ ዐሥረኛው ቀን ታህሣሥ መጨረሻ ላይ ነው፡፡ ዝናብና በረዶ የሚኖርበት ቀዝቃዛ ወቅት ነው፡፡
‹‹ኢየሩሳሌም›› እዚያ የሚኖሩ ሰዎች ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ለመውጋት ሰራዊቱን ይዞ መጣ›› ወይም፣ ‹‹ኢየሩሳሌምን ድል ለማድረግ ሰራዊቱን ይዞ መጣ››
ይህ አራተኛ ወር በዕብራውያን ቀን አቆጣጠር ነው፡፡ በምዕራባውያን ቀን መቁጠሪያ ዘጠነኛው ቀን ሰኔ መጨረሻ ላይ ነው፡፡ ይህ ጥቂት ወይም ምንም ዝናብ የማይኖርበት ደረቅ ወቅት ነው፡፡
እነዚህ ጦርነቱ ሲጀመር ከአጐራባች ሰፈሮች ወደ ኢየሩሳሌም የሸሹ ስደተኞችን ጨምሮ የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ናቸው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የባቢሎን ሰራዊት ቅጥሩን ጥሶ ወደ ከተማ ገባ››
‹‹ተዋጊዎች ሁሉ››
‹‹በሩን አልፎ››
አንዳንድ ትርጒሞች፣ ‹‹ከለዳውያን›› ሌሎች ደግሞ፣ ‹‹ባቢሎናውያን›› ይላሉ፡፡ ሁለቱም አንድ ሕዝብ ነው የሚመለክቱት፡፡
‹‹ንጉሥ ሴዲቅያስም ሸሸ፤ ወደ… ሄደ››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወታደሮቹ ሁሉ ከእርሱ ሸሹ›› ወይም፣ ‹‹ከለዳውያን ወታደሮቹን ሁሉ አባረሩ››
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡
‹‹እርሱን ለመቅጣት ምን እንደሚያደርጉ ወሰኑ››
‹‹ዐይን›› የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወንዶች ልጆቹ ሲገደሉ እንዲመለከት ንጉሥ ሴዴቅያስን አስገደዱት››
‹‹ናቡከደነፆር የሴዴቅያስን ዐይኖች አወጣ›› ናቡከደነፆር ይህን እንዲያደርግ ሌሎች ሰዎች ሳይረዱት እንዳልቀረ አንባቢው እንዲገነዘብ በተሻለ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡
አምስተኛው ወር በዕብራውያን ቀን አቆጣጠር ነው፡፡ በምዕራባውያን ቀን መቁጠሪያ ሰባተኛው ቀን ሐምሌ መጨረሻ ላይ ነው፡፡
‹‹19ኛው ዓመት››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
‹‹በኢየሩሳሌም ዙሪያ ባሉ ቅጥሮች የሆነው ይህ ነበር››
‹‹የእርሱን ትእዛዝ የሚከተሉ››
‹‹በከተማው የቀረ ሕዝብ ሁሉ… ከተማ፣ እነዚያ››
‹‹በከተማው ቀርቶ የነበረ ሕዝብ››
‹‹ከተማውን ትተው ወደ ንጉሡ ሄዱ››
‹‹የናስ ዐምዶቹ ላይ የሆነው እንዲህ ነው፤ ያህዌ ከለዳውያን››
ይህ ትልቁን ተንቀሳቃሽ የናስ መቆሚያ ያመለክታል፤ መቆሚያው መንኮራኩሮች ነበሩት፡፡ ‹‹ተንቀሳቃሹ የናስ መቆሚያ›› ወይም፣ ‹‹መንኮራኩሮች ያሉት የናስ መቆሚያ››
‹‹ትልቁ የናስ መታጠቢያ››
‹‹አደቀቃቸው›› ወይም፣ ‹‹ሰባበራቸው››
መኮስተሪያዎች መሠዊያውን ለማጽዳት የሚያገለግሉ ነገሮች ናቸው፤ ብዙውን ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውሉት ከባድ ያሉ ቆሻሻዎችን፣ አሸዋን ወይም ዐመድን ለመጥረግ ነው፡፡
‹‹ካህናቱ ቤተ መቅደሱ ውስጥ ሲያገለግሉ የሚጠቀሙባቸው››
የሚናገረው ስለ የትኛው ዐመድ እንደ ሆነ ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከመሠዊያው ላይ ዐመድ ለማስወገድ የሚያገለግሉ ድስቶች
‹‹ትልቅ የናስ መታጠቢያ›› 2 ነገሥት 25፥13 ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
2 ነገሥት 25፥13 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
አንድ ክንድ 46 ሳንቲሜትር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹8.3 ሜትር ያህል… 1.4 ሜትር ያህል››
‹‹የእጅ ሥራ ያለባቸው›› ወይም፣ ‹‹ቅርጻ ቅርጽ ያለበት የናስ ክፍል››
እነዚህ የመረብ ቅርጽ ያላቸው ጥልፍልፍ ገመዶች ናቸው
‹‹ሙሉ በሙሉ ከናስ የተሠሩ››
2 ነገሥት 25፥8 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ሶፎንያስን ነው፡፡ ሌላው አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሠራያ በታች ያለው ካህን››
2 ነገሥት 7፥10 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት
‹‹እንዳያመልጡ ያዛቸው››
አንዳንድ ትርጒሞች፣ ‹‹የወታደሮቹ ኀላፊ የሆኑ ጃንደረቦች›› ይላሉ፡፡ ጃንደረባ ብልቱ የተቆረጠ ሰው ማለት ነው፡፡
ይህም ማለት፣ 1) ሰዎች ወታደር እንዲሆኑ የሚያስገድድ አለቃ፤ ወይም 2) ወታደሮች መሆን ያለባቸውን ሰዎች ስም የሚጽፍ አለቃ
ይህ የሰው ስም ነው፡፡ 2 ነገሥት 25፥8 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ 2 ነገሥት 25፥6 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
በሌላ መልኩ ይህ፣ ‹‹ገደላቸው›› ማለት ነው፡፡ ንጉሡ ይህን እንዲያደርግ ሌሎች ሰዎች ሳይረዱት እንዳልቀሩ አንባቢው መገንዘብ እንዲችል የበለጠ ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል፡፡
‹‹ይሁዳ ከገዛ ምድሩ በምርኮ ተወሰደ››
ይሁዳ የሕዝብ ስም ሲሆን፣ የሕዝቡ የራሳቸው መጠሪያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የይሁዳ ሕዝብ ከምድራቸው ተወሰደ››
…ተንሑሜት …ያዛንያ
ይህ የሚያመለክተው ነጦፋ የሚባል ሰው ዘር ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ማዕካታ ከሚባል ቦታ የመጣ ሰው ነው፡፡
ይህ ሰባተኛ ወር በዕብራውያን ቀን አቆጣጠር ነው፡፡ በምዕራባውያን ቀን አቆጣጠር የመስከረም ማብቂያና የጥቅምት መጀመሪያ ነው፡፡
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
ይህ አጠቃላይ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብዙ ሰዎች››
ይህ አጠቃላይ በሆነ ደረጃ፣ ‹‹ሁሉም›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም አስፈላጊ ከሆነው ዝቅተኛ አስፈላጊነት እስካለው ድረስ›› ወይም፣ ‹‹ሁሉም››
(የቁጥር አጻጻፍ ይመለከቷል)
ዐሥራ ሁለተኛው ወር በዕብራውያን ቀን አቆጣጠር ነው፡፡ በምዕራባውያን ቀን አቆጣጠር ሃያ ሰባተኛው ቀን ሚያዝያ መጀመሪያ ላይ ነው፡፡
ይህ የሰው ስም ነው
ገበታ ላይ ጥሩ ቦታ እንዲይዝ ማድረግ እርሱን ማክበር መሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሌሎች ነገሥታት የበለጠ ክብር››
የዮአቂምን የእስር ልብሱን መጣሉ፣ ነጻ ሰው ሆነ ማለት እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡
‹‹ከንጉሡና ከባለ ሥልጣኖቹ ጋር››
ይህን በሚከተለው መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የዕለት ምግቡን እንዲያገኝ ንጉሡ አዘዘ››
‹‹ምግብ የመግዣ ገንዘብ››
እነዚህ ሁሉ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ በዝርዝር ውስጥ እያንዳንዱ ሰው የቀጣዩ ሰው አባት ወይም ቅድመ አያት ነበር ፡፡ ቋንቋዎ ይህን መግለፅ የሚያስችልበት ሁኔታ ካለ እዚህ ጋር መጠቀም ይቻላል፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
አንባቢዎችዎ ኖህ የላሜህ ልጅ እንደነበረ ማየት ከፈለጉ እና ቋንቋዎ ምልክት ሊያደርግበት የሚችልበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም አለብዎት ፡፡
እነዚህ ሁሉ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ቡድኖች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ይህ ስም አንዳንድ ጊዜ “ዶዶናውያን” የሚል ነው። (የቅጂ ልዩነቶች፡ ይመልከቱ)
እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
የሰዎች ቡድን ስሞች። (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ) ፍልስጥኤማውያንም ከእርሱ የመጡ ናቸው። “የፍልስጥኤማውያን አባቶች”
ይህ የሰው የወንድ ነው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
የሰዎች ቡድን ስሞች። (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ከኬቱራ በስተቀር ሁሉም እዚህ ያሉት ስሞች የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ኬቱራ የሴት ስም ነው። (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ቲምና የሴት ስም ነው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ይህ የሰዎች ቡድን ስም ነው። (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ሳኡል … በኣልሐናን … ዓክቦር … ሃዳድ … መጥሬድ … ሜዛሃብ
ይህ የቦታ ስም ነው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ነው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ይህ ዝርዝር የወንድም የሴቶች ስሞችንም ያካትታል ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። አት: “ሹዋ የወለደቻቸው ወንዶች ልጆች” (ገባሪ ወይም ተገባሪ፡ ይመለከቱ)
በብሉይ ኪዳን ለህዝቡ የገለጠው የእግዚአብሔር ስም ይህ ነው ፡፡ ይህንን እንዴት እንደሚተረጉሙ በተመለከተ ስለ ያህዌ የትርጉም ገጽ ይመልከቱ።
“ወንዶች ልጆቹን ፋሬስንና ዛራን ወለደ”
ያህዌ እይታ ፍርዱን ወይም ግምገማውን ይወክላል ፡፡ አት: - “ያህዌ እንደ ፈረደ” (ዜይቤ፡ ይመልከቱ)
አንባቢው ያህዌ ምናልባት ዔርን የሚገደለለት ሰው እንደነበረው መገንዘብ አለበት ፡፡ (የባሕሪ ስም፡ ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ነው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ይህ ለልጁ ሚስት ማጣቀሻ ነው ፡፡
“5 ልጆች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር ህዝቡን እንዲያጠፋ ይፈልጋል ፡፡
እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
“ልጅ” የሚለው ቃል ታውቋል ፡፡ ደግሞም ፣ ቁጥሮቹ በመደበኛ መልክ ናቸው ፡፡ አት: “ሁለተኛው ልጅ… ሦስተኛው ልጅ .. አራተኛው ልጅ… አምስተኛው ልጅ… ስድስተኛው ልጁ… ሰባተኛው ልጁ” (ግድፈተ ቃላት እና ሕገኛ ቁጥሮች : ይመልከቱ)
እዚህ ጽሩያ እና አቢግያ በስተቀር እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ) ጽሩያ እና አቢግያ የሴቶች ስሞች ናቸው ፡፡
ዬቴር የእስማኤል ዘር
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የሴቶች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ሁሉም ስሞች የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
መውለድ
ለቦታው በሰው ስም ስያሜ የሰጡት ሰዎች ናቸው፡፡
እነዚህ በአባቶቻቸው ስም የተሰየሙ የሕዝቦች ስሞች ናቸው፡፡ አራምን በ1 ዜና 1፡17 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ነው፡፡
ልጁን ወለደ
ከዓጣራ በስተቀር በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ዓጣራ የሴት ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ከአቢካኢል በስተቀር በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ አቢካኢል የሴት ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ስሞች በሙሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
‹‹ልጅ ወለደ››
እነዚህ ስሞች በሙሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ስሞች በሙሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ስሞች በሙሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
አንዳንድ ቅጂዎች “የኬብሮን ነገድ መስራች… የራሀም ነገድ መስራች ፣ የዮራም ነገድ መስራች… የሻማም ነገድ መስራች በማለት ይላሉ፡፡
ከዔፋ በስተቀር ሁሉም ስሞች የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ዔፋ የሴት ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ከማዕካ እና ዓክሳ በስተቀር ሁሉም ስሞች የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ማዕካ እና ዓክሳ የሴት ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ደግሞም ወለደች
እነዚህ ስሞች በሙሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ይህ ስም የሴት ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ የከተሞች ስሞች ናቸው ፡፡ ከተሞቹ በከተሞቹ ለሚኖሩት ሰዎች መገለጫዎቻቸው ናቸው ፡፡ አት: የቂርያትይዓሪም መስራች … የቤተ ልሔም መስራች … የቤት ጋዴር መስራች (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
(ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ሦባል የሰውየው ስም ነው፣ ቂርያትይዓሪም የከተማው ስም ነው፡፡ ይህን በ1 ዜና 2፡50 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የጎሳዎች ስሞች ናቸው፡፡
የሰዎች ስሞች (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
የከተሞ ስሞች (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የነገዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ዳዊት የእሰይ ልጅ ሲሆን ከይሁዳ ነገድ ነበር፡፡ (1 ዜና 2፡15ን፡ ይመልከቱ)
እነዚህ በሙሉ የሴቶች ስሞች ሲሆኑ የዳዊት ሚስቶች ነበሩ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ይህ ሰው ከእስራኤላዊው ነብይ ጋር አንድአይነት ስም አለው ነገር ግን ሌላ ሰው ነው፡፡
ይህ ብቻው እንደ ተናጠል አረፍተ ነገር መተርጎም ይችላል፡፡ አት: “ዳዊት በዚይ ሰባት አመት ከስድስት ወር ነገሰ፡፡“
“33 አመታት” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ከትዕማር በስተቀር በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ትዕማር የሴት ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ይህ ነገስታት የሆኑ የዳዊት የዘር ሀረግ ዝርዝር መጀመሪያ ነው፡፡ በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡የሰሎሞንም ልጅ ሮብዓም ነበረ. የሮብአም ልጁ አቢያ ሰሎሞን ከአንድ በላይ ልጅ ነበረው፡፡ ይህ እውነት በዝርዝሩ ውስጥ ያሉትን ሌሎች ወንዶችም ይመለከታል፡፡ አት: “ሰሎሞን የሮብዓምን አባት ነበረ፡፡ ሮብዓም የአብያ አባት ነበረ”
ይህ ለዖዝያን ሌላ ስም ሲሆን፣ ይበልጥ የታወቀው ስም ነው፡፡ ተርጎሚዎች ለዚህ ንጉስ ሁሉጊዜ “ዖዚያን” ለመጠቀም መወሰን ይችላሉ፡፡
ይህ ነገስታት የሆኑ የዳዊት ዘሮችን ዝርዝር ይቀጥላል፡፡ በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ እነዚህን አረፍት ነገሮች በ1 ዜና 3:10 ይስሯቸው፡፡
ይህ ነገስታት የሆኑ የዳዊት ዘሮችን ዝርዝር ይቀጥላል፡፡ በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ እነዚህን አረፍት ነገሮች በ1 ዜና 3:10 ይስሯቸው፡፡
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
አንዳንድ ቅጂዎች “ኢኮንያን,” ይላሉ ይህም የ “ኢኮንያን” ተለዋጭ ነው፡፡
በግዞት ስለ ተወሰደ ይህ ለዮአኪን የተሰጠ ርዕስ ሊሆን ይችላል፡፡ ሆኖም አንዳንድ ቅጂዎች ቃሉን እንደ “አሲር ፣” እንደ የአንዱ ልጅ ስም ይመለከቱታል።
ከሰሞሚት በስተቀር በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉ ስሞች በሙሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ሰሞሚት የሴት ስም ነው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ ሰው ከነቢዩ አብድዩ ስም ጋር ተመሳሳይ ነው ነገር ግን ሌላ ሰው ነው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ዕብራይስጡ በጣም ግልፅ ስላልሆነ የተለያዩ ቅጂዎች እነዚህ ሕዝቦች በመካከላቸው የተለያየ ግንኙነት ይሰጧቸዋል፡፡
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ከዚራውያን በስተቀር በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ሁሉም ስሞች የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ጾርዓውያን ስማቸው ከሚኖሩበት ከጾራ ከተማ የወሰዱ የሰዎች ቡድን ስም ነው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የሴቶቸ ስሞች ናቸው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“ጵንኤል እና ኤዘር የሆር ትውልድ ናቸው፡፡” ይህ ወደ ሚቀጥለው ዝርዝር ይጠቁማል፡፡
ይህ የሴት ስም ነው፡፡ ይህን በ1 ዜና 2:50 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
የእነዚህን ወንዶች ስሞች በ1 ዜና 2:24 እንዴት እንደተረጎም ይመልከቱ፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ስሞች እንደ ወንዶች ስሞች ተወስደዋል፡፡ ቢሆንም ግን አንዳንድ ቅጂዎች በአሹር ልጆች የተጀመሩ ነገዶች አድርገው ይረዷቸዋል፡፡
እነዚህ የሴቶቸ ስሞች ናቸው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“ወንዶች ልጆቹን ወለደ”
አዲስ ዓረፍተ ነገር እዚህ ሊጀመር ይችላል፡፡ “ኩዝም የሀሩም ተከታይ ዘር ሆኗል እንዲሁም ከሀሩም ልጅ አሽርኤል የመጡት ነገዶች፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“የበለጠ መሬት ስጠኝ”
ሊሆኑ የሚችሉ ፍችዎች የእግዚአብሔር እጅ 1) ለምሪቱ፣ ለኃይሉ ወይም ለጥበቃው ትክክለኛ መግለጫ ነው፡፡ አት: “ትመራኛለህ” ወይም “ታበለጽገኛለህ” ወይም “ትጠብቀኛለህ” ወይም 2) ለራሱ የባሕሪ ስም፡፡ አት: ከእኔ ጋር ትሆናለህ” (የባህሪ ስም እና Synecdoche: ይመልከቱ)
“ጸሎቱ” የሚሉት ቃላት ያቤጽ በጸሎቱ ውስጥ ለጠየቀው ምሳሌያዊ ትርጉም ነው ፡፡ አት: - “ያቤጽ የጠየቀውን አደረገለት”
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ኢር ናሃሽ ከተማ ሊሆን ይችላል፡፡ አት: - “የናሃሽ ከተማ መሥራች የሆነው ታህናን”
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው፡፡
ኬን የዮፎኒ እና የካሌብ ዘሮች እንደመሆናቸው የቁጥር ድልድይ መፍጠር እና ቁጥር 15ን ከቁጥር 13 ጋር ማዋሃድ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል። (ቁጥር ድልድዮች፡ ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ጌሃራሽምን “የሸለቆ ጠራቢዎች” ማለት ነው፡፡ ይህ ከማብራሪያ ጋር ግልፅ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት: “ጌሃራሽምን፣ ‘የጠራቢዎች ሸለቆ’ ማለት ነው፡፡ እንዲህ ተብሎ የተጠራው ሕዝቦቹ ጠራቢዎች ስለነበሩ ነው፡፡
ነገሮችን በመፍጠር ወይም በመገንባቱ የተካኑ ሰዎች
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ከጋር ሰዎች ቡድን የሆነ ሰው
ማካ እንዲሁም ማካት ተብሎ ከሚጠራ ቦታ የሆነ ሰው ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ከተቀጠቀጠ ሸንበቆ ልብስ የሚሰሩ ሰዎች (የማይታወቁትን ይተርጉሙ፡ ይመልከቱ)
ዕቃዎችን ከሸክላ የሚሠሩ ሰዎች
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
የሚስማ የልጅ ልጅ
የሚስማ የልጅ ልጅ ልጅ
“16 ወንዶች ልጆች እና 6 ሴት ልጆች”
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
የስምኦን ልጆች የኖሩባቸው ከተሞች ዝርዝር ይቀጥላል ፡፡
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
የስምኦን ልጆች የኖሩባቸው ከተሞች ዝርዝር ይቀጥላል ፡፡
እነዚህ የመንደሮች ስሞች ናቸው፡፡
በዋና ከተማው አቅራቢያ ነገር ግግ ከውጭ የነበሩ መንደሮች
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
‹‹እነዚህ ወንዶች መሪዎች ነበሩ፡፡››
ጎሳው በጎሳው ውስጥ ላሉት ሰዎች ትክክለኛ መግለጫ ነው፡፡ አት: “በየወገናቸው ያለው የሕዝብ ብዛት እጅግ ጨምሯል”
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡
መንጎቻቸውን ሣር መመገብ የሚችሉበት መሬት ነው
“ለእንስሶቻቸው ብዙ ጥሩ ምግብ ያላቸው የግጦሽ መሬቶች”
የካም ዘሮች የሆኑ የሕዝቦች ስብስብ
የሕዝቦች ስብስብ አት: “የማአን ዘሮች”
“500 ወንዶች”
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“የቀሩት አማሌቃውያን መመጸኛዎች” መመጸኛዎች ከአገራቸው እንዲወጡ የተገደዱ ሰዎች
ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ።” ይህ የሚያመለክተው ደራሲው ይህንን ዘገባ የጻፈበትን ቀን ነው ፡፡
“እንዲሁም” የሚለው ቃል ከትውልዶች ዝርዝር ወደ ወደ ሮቤል ታሪካዊ ዳራ መረጃ ለመሸጋረር እንዲያገለግል የገባ ነው፡፡
ይህ በገባሪ ቅርጽ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አት: “ነገር ግን እስራኤል የሮቤልን የብኩርና መብት ለሌላው የእስራኤል ልጅ ለዮሴፍ ልጆች ሰጡ”
ይህ ስለ ሮቤል ከአባቱ ሁለተኛ ሚስት ጋር ስለ መተኛት ለመናገር ለስላሳ መንገድ ነው። መደብ አንድ ወንድና ሚስቱ አብረው የሚኙበት ቦታ ነው፡፡
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት: “ስለዚህ የቤተሰብ ታሪክ ዝርዝሩ ሮቤልን የበኩር ልጅ አያደርገውም” (ገባሪ እና ተገባሪ፡ ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ይህ አዲስ ዓረፍተ ነገር ሊጀምር ይችላል- “በትውልድ ሐረጉ መዝገቦቻቸው እንደ… ይመዘግባቸዋል
በቤተሰብ ውስጥ ያሉ ሰዎች እርስ በእርስ እንዴት እንደሚዛመዱ የሚያሳዩ መዛግብቶች
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ አሮዔር… ናባው … በኣልሜዎን እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
ይህ የሰዎች ቡድን ስም ነው።
ድንኳኑ ለሚኖሩበት ሕዝብ ሲንዶቼ ነው፡፡ አት: - “የሐጋራውያንን ምድር ሁሉ እና ሕንፃዎችን ሁሉ ወሰዱ” ወይም “በሐጋራውያን ግዛት ሁሉ ይኖሩ ነበር”
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“የጋድ ነገድ ይኖር ነበር”
እንስሳት ሣር የሚመግቡባቸው አካባቢዎች
ይህ በገባሪ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: “የዘር ሐረግ መዝገቦች ሁሉንም ዘርዝረዋል” ወይም “የቤተሰባቸው የትውልድ ሐረግ መዝገቦች ሁሉንም ዘርዝረዋል”
ይህ ከቀደሙት ሰዎች መካከል ምን ያህል እንደሚጠቅስ ግልፅ አይደለም፡፡
ይህ ከሮቤል ለሆነው ነገድ መጠሪያ ነው፡፡
ይህ ከጋድ ለሆነው ነገድ መጠሪያ ነው፡፡
“አርባ አራት ሺህ ሰባት መቶ ስድሳ ወታደሮች”
ወታደሮቹ በተሸከሙት መሣሪያ በጦርነት ረገድ የተካኑ ናቸው፡፡ አት: - “ሁሉም በጦር ሜዳ በጥሩ እንዲዋጉ የሰለጠኑ”
እነዚህ የሕዝቦች ስሞች ናቸው፡፡
“እስራኤላውያን እግዚአብሄር እንዲረዳቸው ፀለዩ”
“እስራኤላውያን አጋራውያን እንስሶች ያዙ”
“50,000 ግመሎች”
ሁለት መቶ አምሳ ሺህም በጎች
“2,000 አህዮች”
“ከሰዎችም መቶ ሺህ”
በጦርነት ውስጥ የእግዚአብሔር እገዛ ጦርነቱን ያመጣው እሱ እንደሆነ አዘጋገቡ ያሳያል፡፡AT: “እግዚአብሔር ስለረዳቸው”
እነዚህ የተራሮች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
በተለያዩ ቤቶች የሚኖሩ ዝምድና ርቀት ያለው ዝምድና ያላቸው ቤተሰቦች፣ ይህን ‹ጎሳ› ይላቸዋል UDB
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
x
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
አንባቢው ሰለሞን ምናልባት ሥራውን እንዲሠሩ ሰራተኞችን እንደቀጠረ መገንዘብ አለበት ፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ናቡከደነጾር በሠራዊቱ በኩል ያለው ኃይል ሠራዊቱን ለመምራት እንደሚጠቀምባቸው የእሱ (“እጅ”) አካል እንደሆነ ተገልጻል፡፡ አት: “የናቡከደነጾር ሠራዊት የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሠራዊት ድል እንዲያደርግና ሕዝቡን በምርኮ እንዲወስድ ፈቀደ” (Synecdoche: ይመልከቱ)
የእነዚህ ወንዶች ስም እንደ 1 ዜና 6:1 ይተርጉሙ፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ሁሉተኛው ልጅ
“ሰዎች ከያህዌ ጋር የሚገናኙበት” ይህ በዳዊት ጊዜ ድንኳን ነበረ፡፡
“የእስራኤል ሕዝብ ታቦቱን በዚያ አኖሩ”
አማራጭ ትርጉሞች የሚሆኑት 1) “የመገናኛው ድንኳን” እና “ማደሪያው” ሁለቱም ለተመሳሳይ ነገር የሚያገለግሉ ናቸው ወይም 2) ማደሪያው የመገናኛው ድንኳን ክፍል ነው፣ “የመገናኛው ድንኳን ውስጠኛ ክፍል”
“ሥራቸውን ሠሩ” ወይም “የተለያዩ ስራዎቻቸውን ሠሩ”
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊቀርብ ይችላል፡፡ አት: “ዳዊት በሰጣቸው መመሪያ መሠረት” ወይም “በተሰጣቸው መመሪያ መሠረት”
“እነዚህ ሙዚቀኞች ነበሩ”
ይህ የሕዝቦች ስም የቀዓት ወገን ነው (1 ዜና 6:1).
ይህ ማለት ዝርዝሩ ከቅርብ ጊዜ ወደቆየው በቅደም ተከተል እየሄደ ነው ማለት ነው።
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
የእነዚህን ወንዶች ስሞች በ1 ዜና 6:25 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“ከሄማን የሥራ ባልደረባው”
የአንድ ሰው ስልጣን በሚቆምበት ቦታ ተገለጻል፡፡ የአንድ ሰው የቀኝ ጎን ትልቅ ስልጣን ያለው ሰው የሚቆምበት ቦታ ነው ፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
”በሄማን ግራ ጎን ላይ መቆም ”
“የሥራ ባልደረቦቹ”
የእነዚህን ወንዶች ስሞች በ1 ዜና 2:6 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ሜራሪ
ይህ በገባሪ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: “እግዚአብሄር ስራውን እንዲሰሩ ረዳቶቻቸውን ሌዋውያንን ሾሞላቸው ነበር”
“ለእስራኤል ሕዝብ ኃጢአት ማስተሰረያ እነዚህን ሁሉ አቅርበዋል”
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“እነዚህ የአሮን ዘሮች ናቸው”
ይህ በገባሪ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: “እነዚህ የአሮን ዘሮች እንዲኖሩበት የሰጣቸው ቦታ ነው”
“የአሮን ዘሮች ቆሬያውይን የሚኖሩበት”
ሕዝቦች የት እንደሚኖሩ ለመወሰን እስራኤላውያን ዕጣ ለመጣል ወሰኑ፡፡ አት: “ቆሬያውያን፡፡ መጀመሪያ የወጣው ዕጣ የእነርሱ ነበር”
ይህ ከቆሬ ዘሮች የሆነ የሕዝቦች ቡድን ስም ነው (1 ዜና 6:1)፡፡ ይህን በ1 ዜና 6:33 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
“ኬብሮን ለቀዓት ሰዎች ሰጡ”
ለእንስሳ የሚበላው ሣር ያለባት ምድር፡፡ ይህን See በ1 ዜና 5:16 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው፡፡
ለእንስሳ የሚበላው ሣር ያለባት ምድር፡፡ ይህን በ1 ዜና 5:16 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
እነዚህ ዝርዝሮች ሁሉ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
ለእንስሳ የሚበላው ሣር ያለባት ምድር፡፡ ይህን በ1 ዜና 5:16 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
“በአጠቃላይ 13 ከተሞች ነበሯቸው”
“የጌድሶን ዘሮች ነገዶች 13 ከተሞችን አገኙ”
የእነዚህን ወንዶች ስሞች በ1 ዜና 6:1 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
የዚህን ወንድ ስም በ1 ዜና 6:1 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
ለእንስሳ የሚበላው ሣር ያለባት ምድር፡፡ ይህን በ1 ዜና 5:16 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
በ1 ዜና 6:55 እና 1 ዜና 6:60 የተጠቀሱ ከተሞች፡፡
ይህ የሕዝቦች ስም የቀዓት ወገን ነው (1 ዜና 6:1). ይህን የቤተሰብ ስም በ1 ዜና 6:33 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
ለእንስሳ የሚበላው ሣር ያለባት ምድር፡፡ ይህን 1 ዜና 5:16 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
ለእንስሳ የሚበላው ሣር ያለባት ምድር፡፡ ይህን በ1 ዜና 5:16 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
የዚህን ወንድ ስም በ1 ዜና 6:1 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
ለእንስሳ የሚበላው ሣር ያለባት ምድር፡፡ ይህን በ1 ዜና 5:16 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
ለእንስሳ የሚበላው ሣር ያለባት ምድር፡፡ ይህን በ1 ዜና 5:16 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
ይህ በገባሪ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: “የዛብሎን ነገድ እረግትን ሰጠ….. ዘሮች”
“ሜራሪን” በ1 ዜና 6:1 እንዳለው ይተርጉሙ፡፡
እነዚህ ሁሉ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
ለእንስሳ የሚበላው ሣር ያለባት ምድር፡፡ ይህን 1 ዜና 5:16 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
በ1 ዜና 6:78-79 ያለው መረጃ ይበልጥ ግልፅ ሆኖ መረዳት እንዲቻል አቀማመጡ ተቀይሯል፡፡
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: “የሮቡል ነገድ ይህን ሰጠ” ወይም “ከሮቤል ነገድም ይህንም ወሰዱ”
እነዚህ ሁሉ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
ለእንስሳ የሚበላው ሣር ያለባት ምድር፡፡ ይህን በ1 ዜና 5:16 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
እዚህ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“የአባቶች ቤቶች” የሚሉት ቃላት UDB “ጎሳዎች” ብሎ የሚጠራውን በተለምዶ በተለያዩ ቤቶች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን የሚመለከቱ የተራራቁ ቤተሰቦችን፣ ሰዎችን ይመለከታል፡፡
“ቁጥራቸው ሀያ ሁለት ሺህ ስድስት መቶ ሆነ” ወይም “22,600 ወንዶች ነበሩ” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
“በዳዊት የሕይወት ዘመን” ወይም “ዳዊት በሕይወት እያለ”
ሌላ አማራጭ ትርጉም “ከመካከላቸው ነበሩ” የሚል ነው ፡፡
“ለጦርነት ዝግጁ የሆኑ 36,000 ወታደሮች”
“87,000 ተዋጊ ወንዶች”
እዚህ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“ሀያ ሁለት ሺህ ሠላሳ አራት”
“የአባቶች ቤቶች” የሚሉት ቃላት UDB “ጎሳዎች” ብሎ የሚጠራውን በተለምዶ በተለያዩ ቤቶች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን የሚመለከቱ የተራራቁ ቤተሰቦችን፣ ሰዎችን ይመለከታል፡፡
እዚህ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“ሀያ ሺህ ሁለት መቶ የቤተሰብ መሪዎች”
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“የነገድ ዝርዝሩ ብዛት 17,200 ነው”
“አስራ ሰባት ሺህ ሁለት መቶ የቤት ራሶች” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
እነዚህ የነገዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“የቢልሀል የልጅ ልጆች” ቢልሀል የሴት ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጉሙ: ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“እቁባቲቱ አራሚን ወለደች”
ይህ የሴት ስም ነው፡፡
ከሀሞሌኬት በስተቀር እዚህ ያሉት ስሞች በሙሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ሀሞሌኬት የሴት ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጉሙ: ይመልከቱ)
ከጋት በስተቀር እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ጋት የቦታ ስም ነው፡፡
ይህ በተገባር ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: “የጌት ሰዎች፣ የአገሩ ሰዎች, ኢዝርን እና ዲሊድን ገደሉ” (ገባሪና ተገባሪ: ይመልከቱ)
“ወንድሞች ከጌት ሰዎች ከብቶችን ለመስረቅ ሄዱ”
“ፀነሰች ወንድ ልጅም ወለደች”
“ስም ሰጠው”
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡
ይህ የሴት ስም ነው፡፡
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
በዚህ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ረኪክ የሆኑት “ይዞታ” እና “መኖሪያ” ስሞች እነደ ግሳዊ ሀረጎች መተርጎም ይችላሉ፡፡ አት: - “በቤቴል ተይዘው ይኖራሉ… መንደሮች” ወይም “በቤቴል ውስጥ ተይዘው ይኖራሉ ፡፡
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
“የእስራኤል ልጅ የዮሴፍ ዘሮች በእነዚህ ከተሞች ይኖሩ ነበር”
ከሴራ እና ሹዋ በስተቀር እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ሴራ እና ሹዋ የሴቶች ስሞች ናቸው፡፡
እዚህ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እዚህ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እዚህ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“ጠቃሚ ሰዎች”
“የአባቶች ቤቶች” የሚሉት ቃላት UDB “ጎሳዎች” ብሎ የሚጠራውን በተለምዶ በተለያዩ ቤቶች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን የሚመለከቱ የተራራቁ ቤተሰቦችን፣ ሰዎችን ይመለከታል፡፡
“በጎሳ ዝርዝሩ መሠረት ለጦርነት ብቁ የሆኑ 26,000 ወንዶች ነበሩ”
እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ከጊባና ከማናሀት በስተቀር እነዚህ ሁሉ ስሞች የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ጊባና ማናሀት የሴቶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“የአባቶች ቤቶች” የሚሉት ቃላት UDB “ጎሳዎች” ብሎ የሚጠራውን በተለምዶ በተለያዩ ቤቶች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን የሚመለከቱ የተራራቁ ቤተሰቦችን፣ ሰዎችን ይመለከታል፡፡
“መልቀቅ አስፈለጋቸው” ወይም “መልቀቅ ነበረባቸው”
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የሰተቶች ስሞች ናቸው፡፡
“ሸሐራይም እና ሚስቱ ሑሺም የሚከተሉት ልጆች ነበሯቸው፡፡”
“የአባቶች ቤቶች” የሚሉት ቃላት UDB “ጎሳዎች” ብሎ የሚጠራውን በተለምዶ በተለያዩ ቤቶች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን የሚመለከቱ የተራራቁ ቤተሰቦችን፣ ሰዎችን ይመለከታል፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው፡፡
“የአባቶች ቤቶች” የሚሉት ቃላት UDB “ጎሳዎች” ብሎ የሚጠራውን በተለምዶ በተለያዩ ቤቶች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን የሚመለከቱ የተራራቁ ቤተሰቦችን፣ ሰዎችን ይመለከታል፡፡
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
በ1ኛ ዜና 8፡17-18 ያለው መረጃ ትርጉሙ በቀላሉ እንዲገባ ተደርጓል፡፡ (ድልድይ ቁጥሮች: ይመልከቱ)
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
በ1ኛ ዜና 8፡19-21 ያለው መረጃ ትርጉሙ በቀላሉ እንዲገባ ተደርጓል፡፡ (ቁጥር ድልድይ እና ስሞች እንዴት እንደሚተረጎም: ይመልከቱ)
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
በ1ኛ ዜና 8፡22-25 ያለው መረጃ ትርጉሙ በቀላሉ እንዲገባ ተደርጓል፡፡ (ቁጥር ድልድይ እና ስሞች እንዴት እንደሚተረጎም: ይመልከቱ)
በቁጥር 26 እና 27 ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎም: ይመልከቱ)
“የአባቶች ቤቶች” የሚሉት ቃላት UDB “ጎሳዎች” ብሎ የሚጠራውን በተለምዶ በተለያዩ ቤቶች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን የሚመለከቱ የተራራቁ ቤተሰቦችን፣ ሰዎችን ይመለከታል፡፡
ከመካ እና ከገባኦን በስተቀር እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ማዕዳ የሴት ስም ሲሆን ገባኦን የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎም: ይመልከቱ)
እዚህ “አባት” እዚህ በገባኦን ከተማ መሪ እንደ ሆነ ያየኤልን ሁኔታ ያመለክታል፡፡ አት: - “የገባኦን መሪ የነበረው ኢዩኤል በገባኦን ይኖር ነበር። የሚስቱም ስም መዓካ ነበር ” (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
“የኢያኤል የመጀመሪያ ልጅ”
ከኢየሩሳሌም በስተቀር በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ስሞች ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“ከዑላም በኋላ የተወለደው ኤሽ ፣ እና ከዩኡስ በኋላ የተወለደችው ኤሊፌላት” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
“በአጠቃላይ አንድ መቶ አምሳ ወንዶች ልጆች እና የልጅ ልጆች”
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ የትውልድ ሐረጉን የፃፉ ሰዎች ቀደም ሲል የሞቱ ሰዎችን ስም እንዳካተቱ አንባቢው መገንዘብ አለበት፡፡ አት: - “እስራኤላውያን ሁሉ እራሳቸውን በትውልድ ሐረግ መዘነቡ”
አባቶችንና ተከታይ ዘሮች የሚገልፅ የቤተሰብ መዝገብ
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: - “ስሞቹን በመጽሐፉ ጻፉ… እስራኤል” ”
ይህ የጠፋ መጽሐፍን ይወክላል፡፡
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: - “ባቢሎናውያን በምርኮ ወሰዷቸው”
እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ከሴላህ የመጣው ሕዝብ ቡድን ስም ይህ ነው።
“ቁጥራቸው ስድስት መቶ ዘጠና ነበር” (ቁጥሮች እና ግድፈተ ቃላት: ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“ዘጠኝ መቶ ሰማንያ ስድስት ሰዎች ተቆጠሩ”
“የዘመዶቻቸው መሪዎች” የረዘሙ ቤተሰቦች ብዙውን ጊዜ በተለያዩ ቤቶች ውስጥ የሚኖሩ ፣ UDB “ጎሳዎች” ብሎ የሚጠራቸው እርስ በእርሱ የሚዛመዱ ሰዎች ናቸው፡፡
እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ከባቢሎን ከተመለሱ በኋላ ህዝቡ የገነባው ሁለተኛው ቤተ መቅደስ
እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“እነዚህ ችሎታ ያላቸው ሰዎች ሠሩ”
ከባቢሎን ከተመለሱ በኋላ ህዝቡ የገነባው ሁለተኛው ቤተ መቅደስ
ረዘም ያለ ቤተሰብ ፣ እርስ በእርስ የተዛመዱ ሰዎች ብዙውን ጊዜ በተለያዩ ቤቶች ፣ ጎሳዎች ውስጥ ይኖሩ ነበር
“አንድ ሺህ ስድሳ ካህናት ተቆጠሩ” ወይም “አሥራ ሰባት መቶ ስድሳ ካህናትተቆጠሩ”
ከ “ነጦፋታውያን” በስተቀር እዚህ ያሉት ሁሉም ስሞች የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ነጦፋውያን ቡድኖች ነበሩ።
“ከዘሮቹ አንዱ”
“ዘበኞች ነበሩ” ወይም “በረኞች ነበሩ”
እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“የሌዊ ዘሮች ከሰፈሩ በስተ ምሥራቅ በኩል የንጉሱን በር ይጠብቁ ነበር”
የቆሬ ዘሮች
እነዚህ ሐረጎች ሁለቱም የመገናኛ ድንኳኑን መግቢያ ወይም የመገናኛውን ድንኳን ያመለክታሉ ፡፡
ይህ ከባቢሎን ከተመለሱ በኋላ ህዝቡ ለገነቡት ለሁለተኛው ቤተመቅደስ መግለጫ ነው ፡፡
ከያህዌ በስተቀር እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“የቆሬ ልጆች አለቃ” (1 ዜና 9:19: ይመልከቱ)
እነዚህን ሰዎች የመረጠው ግልፅ አይደለም፣ ስለሆነም በገባሪ ቅረፅ መተርጎም ካለብዎ የርስዎን ቋንቋ አጠቃላይ መንገድ ይጠቀሙ፡፡ አት: - “በር ጠባቂ አንዲሆኑ የመረጡት”
“ቁጥራቸው ሁለት መቶ አሥራ ሁለት”
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: - “በሰዎች መንደሮች ውስጥ ያሉት መዛግብቶች የእነዚህን ሰዎች ስም አካትተዋል” (ገባሪና ተገባሪ፡ ይመልከቱ)
“ዘሮቻቸው”
“የዘበኞች ወንድሞች”
“ለመርዳት ተራዎችን በመውሰድ ለ7 ቀናት ይመጡ ነበር”
እነዚህን ሰዎች ማን እንደሾመ ግልፅ አይደለም፣ ስለሆነም በገባሪ ቅርፅ መተርጎም ካለብዎ የርስዎን ቋንቋ አጠቃላይ መንገድ ይጠቀሙ፡፡ አት: - “አራቱን መሪዎች… ክፍሎቹን እንዲጠብቁ ሾሙ”
ከባቢሎን ከተመለሱ በኋላ ህዝቡ የሰሩት ሁለተኛው ቤተ መቅደስ
“አንዳንዶቹ ዘበኞች”
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: - “ሰዎች ሊጠቀሙባቸው ያሰቧቸውን እቃዎች ይቆጥሩ ነበር ፣ እናም ሰዎች ሲያመልሷቸው እቃዎቹን ይቆጥሩ ነበር”
እነዚህን ሰዎች ማን እንደሾመ ግልፅ አይደለም፣ ስለሆነም በገባሪ ቅርፅ መተርጎም ካለብዎ የርስዎን ቋንቋ አጠቃላይ መንገድ ይጠቀሙ፡፡ አት: - “መሪዎቹ አንዳንዶቹን እንዲንከባከቧቸው ተመደቡ” ወይም “የተወሰኑት ደግሞ ተንከባክበው ነበር”
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የቡድኖች ስሞች ናቸው፡፡
ስለ “በገጹ ኅብስት” ልዩ ብያኔ “ዳቦ” የሚለውን የትርጉም ገጽ ይመልከቱ።
“የአባቶች ቤቶች” የሚሉት ቃላት UDB “ጎሳዎች” ብሎ የሚጠራውን በተለምዶ በተለያዩ ቤቶች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን የሚመለከቱ የተራራቁ ቤተሰቦችን፣ ሰዎችን ይመለከታል፡፡
“ሌላ ሥራ አይሰሩም ነበር”
“ማድረግ የሚያስፈልጓቸውን ሥራዎች ማጠናቀቅ”
ይህ ማለት “በማንኛውም ጊዜ” ሲሆን ከቋንቋዎ ወይም ከባህልዎ ተመሳሳይ ትርጉም የሚሰጥ ሐረግ ወይም ቃል በመጠቀም ሊተረጎም ይችላል፡፡ (ሜሪዝም: ይመልከቱ)
“የቤተሰብ ታሪክ ዝርዝሮች የእነዚህ የሌዋውያን የቤተሰብ መሪዎችን ስሞች ያካትታል”
ከሚካህ በስተቀር እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ከሚካህ የሴት ስም ነው፡፡
“የገባኦን ሰው … የገባኦን ከተማ”
እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ ሰዎች የእስራኤል ወታደሮች መሆናቸውን ያመለክታል፡፡ አት: - “የእስራኤልም ሠራዊት ሁሉ ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ”
ይህ ምናልባት ጠቅላይ መግለጫ ነው፡፡ ሁሉም ወታደሮች የሸሹ ቢሆንም ሁሉም የሞቱ አይስልም፡፡ አት: - “እያንዳንዱ የእስራኤል ሰው… አብዛኞቹ ሞቱ”
እነዚህን ስሞች በ1 ዜና 8:33 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሞተረጎሙ: ይመልከቱ)
መውጋት ሞትን ለሚያስከትል ድርጊት የባህሪ ስም ነው፡፡ አት: - “በሱ ግደለኝ”
“ያልተገረዘ” የሚል ስያሜ የተሰጠው መግለጫ እንደ ቅፅል ተደርጎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት: - “እነዚህ ያልተገረዙ ሰዎች ይመጣሉ” ወይም “እነዚህ ያልተገረዙ ሰዎች ይመጣሉ”
እዚህ “ያልተገረዘ” የ“ያህዌ” ያልሆኑ ሰዎችን ይወክላል። አት: “እነዚህ የእግዚአብሔር ያልሆኑ ሰዎች” ወይም “እነዚህ አረማውያን ፍልስጤማውያን”
ምናልባትም ሠይፉ በሰውነቱ ውስጥ እንዲገባ እጀታውን መሬት ላይ በማጣበቅ ሲወድቅ ይወጋዋል፡፡ ድርጊቱ ውጤቱ ሞት የሆነውን ነገር ገላጭ ነው፡፡ ይህን በ1 ዜና 10:4 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ አት: - “ራሱን በሰይፉ ገደለ”
ምናልባትም ሠይፉ በሰውነቱ ውስጥ እንዲገባ እጀታውን መሬት ላይ በማጣበቅ ሲወድቅ ይወጋዋል፡፡ ድርጊቱ ውጤቱ ሞት የሆነውን ነገር ገላጭ ነው፡፡ ይህን 1 ዜና 10:4 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ አት: - “ራሱን በሰይፉ ገደለ”
“ሞተ” የሚለው ቃል በቀዳሚው ሐረግ መረዳት ይቻላል፡፡ ሊደገም ይችላል፡፡ አት. “ሦስት ልጆቹም ሞቱ”
ይህ ምናልባት ጠቅላይ መግለጫ ነው፡፡ አት: - “የእስራኤል ሰዎች”
“የእስራኤል ወታደሮች ሸሹ”
“ፍልስጥኤማውያን መጥተው እስራኤላውያን ጥለዋቸው በሄዱት ከተሞች ይኖሩ ነበር።” ይህ ምናልባት የተከሰተው በቁጥር 8-12 ውስጥ ከተከናወኑት ክስተቶች በኋላ ሊሆን ይችላል፡፡
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አንድን አስፈላጊ ክስተት ለማመልከት እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ቋንቋዎ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ ሊጠቀሙበት ይችላሉ፡፡
“ዋጋ ያለው ነገር ሁሉ ከሰውነቱ ማስወግድ”
ፍልስጤማውያን ሁሉንም ከሳኦል አካል አስወገዱ”
የሆነውን ነገር ለሕዝቡ ነገሩ ፤ ጣኦቶቻቸውንም በጸሎት አወደሱ።
አንድ ሰው ስለተፈጠረው ነገር ለሌሎች የሚናገር ሰው ግለሰቡ ጠንከር ያለ ነገር ተሸክሞ ለሌሎች ሰዎች እንደሰጠ ተደርጎ ይገለጻል ፡፡ አት: - “የሆነውን ነገር መንገር”
“ፍልስጥኤማውያን የሳኦልን ጋሻ አደረጉ”
ይህ የሐሰት አምላክ ስም ነው።
ሁለቱም “ሁሉም” የሚሉት ቃላት አጠቃላይ መግለጫዎች ናቸው፡፡ የከተማዋ ስም በከተማው ውስጥ ለሚኖሩት ሰዎች ትክክለኛ ስም ነው ፣ እናም የሰዎች ቡድን ስም የዚያ ህዝብ ቡድን ወታደሮች ስያሜ ነው። AT: “የኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች የፍልስጥኤማውያን ጭፍራ ወታደሮች በሰሙ ጊዜ”
ይህ በጊልያድ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ስም ነው ፡፡
አጥንቶች የሞተን ሰውነት ይወክላሉ። አት: - “ሰውነታቸውን”
“7 ቀናት”
እነዚህ ቁጥሮች ሳውል ለምን እንደሞተ ጠቅለል ያደርጉናል፡፡ ቋንቋዎ ይህ የታሪኩ መስመር አካል አለመሆኑን ለማሳየት መንገድ ካለው፣ እዚህ ሊጠቀሙበት ይችላሉ፡፡
“እግዚአብሔር እንዲመራው አልጠየቅም”
እዚህ “መንግሥትን ሠጠው” ማለት ለአንድ ሰው በመንግሥቱ ላይ ስልጣንን መስጠትን የሚያሳይ ፈሊጥ ነው፡፡ አት.: - “የእሴይ ልጅ ፣ ዳዊትን ማንገስ
ይህ ጠቅላይ መግለጫ በእስራኤል ውስጥ ካሉ ነገዶች ሁሉ ወደ ዳዊት እንደመጡ እንጂ፣ እያንዳንዱ ግለሰብ ማለት አይደለም፡፡ አት: “ከመላው እስራኤል ሰዎች ወደ ዳዊት መጡ” ወይም “ከእስራኤል ነገዶች ሁሉ ሰዎች ወደ ዳዊት መጡ”
ይህ ፈሊጥ ዘመድ ናቸው ማለት ነው፡፡ አት: - “እኛ የአንተ ዘመድ ነን” ወይም “እኛ አንድ ዘር አለን”
ይህ ታሪካዊ መረጃ ነው፡፡ ሳኦል ከዳዊት በፊት ንጉሣቸው ነበር፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሰረታዊ ነገሩ አንድ ናቸው የሚያመለክቱት ያህዌህ ዳዊትን ንጉሥ እንዲሆን የመረጠው መሆኑን ነው ፡፡ (ትይዩአዊ: ይመልከቱ)
እዚህ ላይ በሕዝቦች ላይ መግዛቱ እንደ እረኛ ሆኖ ተገልጻል፡፡ አት: - “ሕዝቤን እስራኤልን ትጠብቃለህ” ወይም “ሕዝቤን እስራኤልን ትመራለህ”
“መቀባት” እግዚአብሄር ዳዊትን እንደ ንጉሥ አድርጎ የመረጠው መሆኑን ለማሳየት ምሳሌያዊ ድርጊት ነው።
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: - “ሳሙኤል የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል”
እዚህ ላይ “እስራኤል ሁሉ” የሚለው ሐረግ መላውን የእስራኤል ሠራዊት ይወክላል፡፡ አት: “ዳዊትና የእስራኤልም ሠራዊት ሁሉ”
“አሁን” የሚለው ቃል በዋናው የታሪክ መስመር ውስጥ ዕረፍትን ለማመልከት ያገለግላል፡፡ እዚህ ተራኪው ስለ ኢየሩሳሌም ዳራ መረጃን ይናገራል፡፡
እዚህ ላይ “ያዘ” የሚለው ቃል “የተያዘው” ወይም “ድል የተደረገ” ማለት ነው፡፡ ዳዊት ሠራዊቱን ስለመራ ፣ ስሙ በከተማዋ ላይ ለተጠቁት ሠራዊት ሁሉ ታላቅ ስም ነው፡፡ አት: - “ዳዊት የጽዮንን ምሽግ ተቆጣጠረ” ወይም “ዳዊትና የእስራኤል ሠራዊት የጽዮንን ምሽግ ያዙ”
እነዚህ ሁለቱም ስሞች የሚያመለክቱት ኢየሩሳሌምን ነው ፡፡
x
“እሱ” የሚለው ቃል ዳዊትን ያመለክታል፡፡ አንባቢው ዳዊት እና ኢዮአብ ምናልባት በሌሎች ሰዎች ላይ የሠለጠኑ ሳይሆኑ እንደማይቀሩ መገንዘብ አለበት፡፡
ይህ ምናልባት ግድግዳዎቹን ከበስተጀርባ አቧራ በማስያዝ የተገነባውን የመሬት ገጽታ መዋቅር የሚያመለክት ሊሆን ይችላል ፡፡
“እነዚህ የዳዊት ኃያላን መሪዎች ነበሩ”
ይህ ሐረግ ሁለቱም የዳዊት ሠራዊት መሪዎች እና መላው ሠራዊት ዳዊት ራሱን በእስራኤል ላይ ንጉሥ እንዲያደርግ አግዞታል ማለት ነው ፡፡ አት: - “እርሱን ንጉሥ ያደርገው ዘንድ የዳዊትን መንግሥት አጥብቆ የደገፈው”
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡
ይህ ከሃክሞን ጎሳ የመጣውን ሰው ያመለክታል ፡፡
“በአንድ ውጊያ”
“ከያሶብዓም በኋላ”
x
“ከ 30 ዎቹ 3”
በአዱላም ከተማ አቅራቢያ የሚገኘውን ዋሻ። ”ዓዱላም በቤተልሔም አቅራቢያ ይገኛል።
ይህ የቦታ ስም ነው ፡፡
“አስተማማኝ በሆነው ዋሻው ውስጥ”
“ፍልስጤማውያን በቤተልሔም ወታደሮችን አሰፈሩ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚያመለክቱት ተመሳሳይውን የውሃ ምንጭ ነው ፡፡ ሁለተኛው በቤተልሔም ውስጥ የትኛው የውሃ ምንጭ እንደሆነ ያሳያል ፡፡
“3 ኃያላን ሰዎች”
'በፍልስጥኤማውያን ሠራዊት መካከል በመዋጋት አለፉጉ'
እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚያመለክቱት ተመሳሳይውን የውሃ ምንጭ ነው ፡፡ ሁለተኛው በቤተልሔም ውስጥ የትኛው የውሃ ምንጭ እንደሆነ ያሳያል ፡፡
ይህ ማለት ውሃውን ለያህዌ መባ አድርጎ አፈሰሰ ማለት ነው፡፡
“እንደዚህ ያለ ነገር በጭራሽ አላደርግም!” ወይም “ይህን ፈጽሞ ማድረግ የለብኝም!”
ሰዎቹ ውሃውን ወደ እርሱ ለማምጣት ሕይወታቸውን አደጋ ላይ ጥለው ስለነበር ዳዊት ውሃውን እንደ ደም አድርጎ ተናገረው፡፡ ይህንን ለማጉላት ጥያቄን ይጠቀማል ፡፡ ይህ አጻጻፍ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: - “ሕይወታቸውን አደጋ ላይ የጣሉ የእነዚህን ሰዎች ደም እንደ ሚጠጡ ይህ ውሃ መጠጣት የለብኝም።”
የዚህን ወንድ ስም በ1 ዜና 2:16 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ይህም ማለት አቢሳ ለዳዊት ውኃ ያመጣ የሦስቱ መሪ ነበር።
“300 ሰዎች” ወይም “300 ተዋጊዎች”
ይህ በገባሪ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: “ሰዎች ስለ ሦስቱ ሲናገሩ ብዙ ጊዜ እሱን ይጠቅሱ ነበር” (ጋባሪ እና ተገባሪ: ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሦስቱ የተወበሉትን ክብር እጥፍ በእጥፍ የተቀበለ ነው፡፡ አት: “ሰዎች ለሦስቱ ከሰጡት እጥፍ እጥፍ ክብር ሰጡት እናም እርሱ ሆነ” ወይም 2) ሦስቱ ሌሎችን ከሚያከብሩት በላይ አክብረውታል፡፡ አት: “ሦስቱ ሌሎችን ከሚያከብሩት በላይ አክብረውታል ፤ እንዲሁም ሆኗል”
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
“ክንድ” ከ 46 ሴንቲሜትር ጋር እኩል የሆነ የመለኪያ አሃድ ነው። አት: - “2.3 ሜትር”
ይህ የጦሩን መጠን ከሸማኔው ሞገድ መጠን ጋር ያነፃፅራል። አት: - “የሽመናው ሞገድ መጠን ያለው ጦር”
“በናያስ ወደ ግብፃው ወረደ ፡፡” ይህ ፈሊጥ በጦርነት ውስጥ እሱን አገኘ ማለት ነው ፡፡ አት: - “ወረደበት"
“እነዚህን ታላላቅ ሥራዎች አደረጉ”
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: “ሦስቱን ኃያላን ሰዎች እንዳመሰገኑት ሰዎች ያወድሱት ነበር”
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: ከ 30ዎቹ ወታደሮች የበለጠ ህዝቡ ያከብረው ነበር ፣ ግን እንደ ሶስቱ ታዋቂ ወታደሮች አይደለም
ዳዊትን ከጥቃት የመጠበቅ ሃላፊነት ያለው የሰዎች ቡድን ነው
ይህ የዳዊት ሠላሳ በጣም ወሳኝ ተዋጊዎችን ዝርዝር ይጀምራል፡፡ ዝርዝሩ የእነዚያን የነበሩትን የወንዶችና የጎሳዎችን ስም ይቀጥላል፡፡ ዝርዝሩ እስከሚቀጥለው ድረስ ይቀጥላል 1 ዜና 11፡47፡፡
ይህ የዳዊት ሠላሳ በጣም ወሳኝ ተዋጊዎችን ዝርዝር ይቀጥላል።
ይህ የዳዊት ሠላሳ በጣም ወሳኝ ተዋጊዎችን ዝርዝር ይቀጥላል።
ይህ የዳዊት ሠላሳ በጣም ወሳኝ ተዋጊዎችን ዝርዝር ይቀጥላል።
ይህ የዳዊት ሠላሳ በጣም ወሳኝ ተዋጊዎችን ዝርዝር ይቀጥላል።
x
ይህ የዳዊትን ሠላሳ በጣም ወሳኝ ተዋጊዎችን ዝርዝር ያጠናቅቃል።
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: “በፊቱ መገኘት በማይችልበት ዘመን” (ገበሪና ተገባሪ: ይመልከቱ)
“በቀኝ እጆቻቸው ወይም በግራ እጆቻቸው በድንጋይ ለመወንጨፍና ፍላጻ ለመወርወር ይችሉ ነበር”
ወንጭፍ አንድ ሰው ረጅም ርቀት ድንጋይ ለመወርወር የሚጠቀምበት የቆዳ መደረቢያ ነው።
ይህ ዚቅላቅ ዳዊትን የተቀላቀሉትን የብንያም ነገድ ሰዎች ዝርዝር የሚጀምር ነው።
“30ዎቹ ወታደሮች”
ይህ ዚቅላቅ ዳዊትን የተቀላቀሉትን የብንያም ነገድ ሰዎች ዝርዝር የሚቀጥል ነው።
ይህ ከዳዊን ጋር የተቀላቀሉትን የጋድ ነገድ የሆኑ ሰዎች ዝርዝር ይጀምራል።
እዚህ “ፊት” የሚለው ቃል ወንዶቹንና አንበሶቹን ይወክላል፡፡ፊቶቻቸው በውጊያ ሀይለኞች መሆናቸውን ይገልጻል፡፡ አት፡ “አንበሶች በአደን ሀይለኞች እንደሆኑ እነርሱም በውጊያ ነበሩ”
ይህ ቃል አጋኖ አጋዘኖች በኮረብታማ ተራራ ላይ በፍጥነት እንደሚጡት እንዲሁ እነዚህ ሰዎች በንፅፅር ተገልጸዋል፡፡
በኮረብቶች እና በከባድ መሬት ላይ በፍጥነት የሚሮጡ እንደ አጋዘን ያሉ እንስሳት
ይህ ከዳዊን ጋር የተቀላቀሉትን የጋድ ነገድ ሰዎች ዝርዝር ይቀጥላል።
ይህ የሰራዊቱ መሪዎች አንደ አስፈላጊነታቸው በቅደም ተከተል ነው፡፡
ይህ ማለት አንድ መሪ የሚመራው አነስተኛ የሰራዊቱ ቡድን 100 ሰዎች ነበሩ ማለት ነው፡፡
ይህ ማለት አንድ መሪ የሚመራው ከፍተኛው የሰራዊት ቡድን 1,000 ወንዶች ነበር ማለት ነው፡፡
ይህ በዕብራውያን የቀን አቆጣጠር የመጀመሪያ ወር ነው። ጊዜው በምዕራባዊ የቀን መቁጠሪያዎች የመጋቢት የመጨረሻ ክፍል እና በኤፕሪል የመጀመሪያ ክፍል ላይ ነው። የመጨረሻው ዝናብ ሲመጣ በፀደይ ወቅት መጀመሪያ ላይ ነው። (ዕብራውያን ወራት እና ሕግኛ ቁጥሮች: ይመልከቱ)
“ዮርዳኖሱ ዳርቻው ባለፈ ጊዜ”
“በሸለቆዎች ውስጥ ያሉትን ሁሉ አሳደዱ”
“ከብንያምና ከይሁዳ ነገድ የሆኑ ሰዎች”
እግዚአብሔር የሚያየው በትርጉም ሊቀርብ ይችላል፡፡ አት: - “ማድረግ የምትፈልጉትን የአባቶቻችን አምላክ ይመለከት” (ታሳቢ የሆነ እውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ: ይመልከቱ)
መንፈስም አማሳይን መጣበት ሲል መንፈስ ሀይል እንደሰጠው ተደርጎ ተገልጾል፡፡ አት: “መንፈስ አማሳይን ሀይል ሰጠው” (ዜይቤ: ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡
“ለመቀላቀል መሪዎቻቸውን ተዉ”
“ከእና ጋር መዋጋቱን ትቶ ለጌታው ለሳኦል ይዋጋል”
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ይህ እንዳንዳቻው እነዚህ ወንዶች ሺህ ወታደሮች ያሉት ቡድን ከምናሴ ነገድ ይመሩ ነበር ማለት ነው፡፡ አት “እያንዳንዱ 1,000 ወንዶችን በምሴ ነገድ ውስጥ ይመራሉ” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
“የዘራፊዎች ቡድን፡፡” ይህ በአገራቱ ጫፍ የሚንቀሳቀሱትን ሰዎች የሚዘርፉ የሰዎች ቡድኖችን ይወክላል፡፡
“ሁሉንም ቀን”
አማራጭ ትርጉሞች 1) ሀረጉ “እንደ እግዚአብሄር ሠራዊት” ማለት “እግዚአብሄር እንደ ሰበሰበው ሠራዊት” ወይም 2) ቃሉ “እግዚአብሄር” የሠራዊቱን ትልቅነት ለማሳየት እንደ ፈሊጥ ያገለግላል፡፡ አት፡ “በጣም ትቅል ሠራዊት”
ይህ ከእያንዳንዱ ነገድ ዳዊትን የተቀላቀሉትን ወንዶች የቁጥር ዝርዝር ይጀምራል፡፡
በሳኦል ፈንታ ዳዊትን ንጉስ ያደረጉት ሰዎች ልክ የሳኦልን መንግስት ይዞታ ለዳዊት እንደመስጠት ይገላፃል፡፡ አት፡ “ዳዊትን በሳኦል ቦታ ማንገስ”
“የያህዌን ቃል እውነት አደረጉ” ወይም “የያህዌን ቃል ፈጸሙ”
“ለጦችነት የታጠቁ ስድስት ሺህ ስምንት መቶ”
“ከስምዖን” ወይም “ከስምዖን ነገድ”
“ሰባት ሺህ አንድ መቶ ተዋጊ ወንዶች”
ይህ ከእያንዳንዱ ነገድ ዳዊትን የተቀላቀሉ ወንዶች ቁጥር ዝርዝር ይጀምራል፡፡
“አራት ሺህ ስድስት መቶ ተዋጊ ወንዶች”
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡
“ከእርሱ ጋር ሦስት ሺህ ሰባት መቶ ነበሩ”
ይህ ከእያንዳንዱ ነገድ ዳዊትን የተቀላቀሉ ወንዶች ቁጥር ዝርዝር ይቀጥላል፡፡ (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
“200 … 50,000”
አማራጭ ትርጉሞች 1) እነዚህ ወንዶች እርምጃ ለመውሰድ ትክክለኛውን ጊዜ ያውቃሉ ወይም 2) እነዚህ ወንዶች በእስራኤል ውስጥ ያለውን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በጥሩ የሚረዱ፡፡
ለዳዊት ታማኝ እንደሚሆኑ በውስጥ ታዋቂ ነው፡፡ አት: “ያልተከፋፈለ ታማኝነት ለዳዊት ለመስጠት የተዘጋጁ”
ይህ ከእያንዳንዱ ነገድ ዳዊትን የተቀላቀሉ ወንዶች ቁጥር ዝርዝር ይቀጥላል፡፡
“1,000 … 37,000” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
“ከዳን” ወይም “ከዳን ነገድ”
“ሀያ ስምንት ሺህ ስድስት መቶ ወንዶች”
ይህ ከእያንዳንዱ ነገድ ዳዊትን የተቀላቀሉ ወንዶች ቁጥር ዝርዝር ይቀጥላል፡፡ (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
“ዳዊትን ንጉስ ለማድረግ ቆረጡ”
“እነዚህ ወታደሮች በዚይ ከዳዊት ጋር ነበሩ”
“3 ቀናት” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
The word “እስራኤል” የሚለው ቃል አገሪቱን የመሠረቱትን ሕዝቦች ይወክላል፡፡ አት: “የእስራኤል ሕዝብ እያከበሩ ነበር” (Synecdoche: ይመልከቱ)
አማራጭ ትርጉሞች 1) እነዚህ ቁጥሮች እነዚህ መሪዎች የመሯቸውን ወታደሮች ትክክለኛ ብዛት ያሳያል፡፡ አት: “1,000 ወታደሮች መሪዎች እና 100 ወታደሮች መሪዎች” ወይም 2) “ሺዎች” እና “መቶዎች” ተብለው የተተረጎሙት ቃላት ትክክለኛ ቁጥሮችን አያሳዩም፤ ነገር ግን የትልቅ እና የአነስተኛ የሰራዊት አከፋፈሎች ስም ናቸው፡፡ አት: “የትልቅ የሰራዊት ክፍሎች መሪዎች እና የትንሽ ሰራዊት ክፍሎች መሪዎች” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
ይህ በዚህ ቦታ የተሰበሰቡትን ሁሉንም እስራኤላውያን ይመለከታል፡፡ አት: - “እዚያ የተሰበሰቡት እስራኤላውያን ሁሉ” (ይመልከቱ:- ታሳቢ የሆነ ዕውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ)
ይህ ፈሊጥ ይህ እርምጃ ያህዌ የሚቀበለው ድርጊት ነው ማለት ነው፡፡ አት: - “አምላካችን እግዚአብሔር የሚቀበለው ይህ ከሆነ” (ፈሊጥ፡ ይመልከቱ)
ይህ በቀጥተኛ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “መልእክተኞች እንዲቀላቀሉን ይንገሯቸው” ወይም “እነሱ ከእኛ ጋር ይሳተፉ” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
እዚህ “ዐይን” የሚለው ቃል ማየትን ይወክላል ፣ ማየትም ሀሳቦችን ወይም ፍርድን ይወክላል፡፡ አት: - “ሕዝቡ ሁሉ እነዚህ ነገሮች ትክክል እንደሆኑ አድርገው ይመለከቱ ነበር” (ዘይቤ፡ ተመልከት)
እዚህ ላይ “ሁሉም” የሚለው ቃል አጠቃላይ ነው፡፡ ሐረጉ ዳዊት ከመላው እስራኤል ሰዎችን ሰብስቧል ማለት እንጂ፣ በእስራኤል እያንዳንዱን ሰብስቧል ማለት አይደለም፡፡ አት: - “ዳዊት ከእስራኤል ሁሉ ሰዎችን ሰበሰበ” (ቃል አጋኖ እና ማጠቃለል: ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው፡፡ “በኣላ” ለቂርያትይዓሪም ሌላ ስም ነው፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ ይመልከቱ) እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ‹በኣላ› ለቂርያትይዓሪም ሌላ ስም ነው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጎሙ ይመልከቱ)
በይሁዳ ያለው
ታቦቱን ወደ ኢየሩሳሌም እንደሚወስዱት ያመለክታል፡፡ AT: “የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ ኢየሩሳሌም ለመውሰድ” (ታሳቢ የተደረገ እውቀት እና ውስጠ ታዋቁ መረጃ: ይመልከቱ)
ኢየሩሳሌምን በእስራኤል ከሚገኙ ከማንኛውም ስፍራ ከፍ ያለ ነው ፣ ስለሆነም እስራኤላውያን ወደ ኢየሩሳሌም ማወጣት እና ከእርሷ መውረድ በማለት መናገራቸው የተለመደ ነገር ነበር ፡፡
ይህ በቀጥተኛ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “በስም የተጠሩ” የሚለው ፈሊጥ የሚያመለክተው የነገሩ ባለቤት የሆነውን ነው። አት: - “የእግዚአብሔር የሆነው” ወይም 2) ታቦቱ የእግዚአብሔር ስም በላዩ ላይ አለ። አት: - “የያህዌን ስም የተሸከመ” (ፈሊጥን፡ ተመልከት)
ኪሩቤል ማለት በቃል ኪዳኑ ታቦት መክደኛ ላይ ያሉት መሆናቸውን ግልፅ ማደረግ ያስፈልጋል፡፡ የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎች የቃል ኪዳኑን ታቦት እንደ የእግዚአብሔር መቀመጫ ከላይ ሆኖ በሰማይ በዙፋኑ ላይ እንደተቀመጠበት እግረኛ ይመስሉት ነበር፡፡ አት: “በቃል ኪዳኑ ታቦት ላይ ከኪሩቤል በላይ በዙፋኑ ላይ የሚቀመጠው” (ታሳቢ የተደረገ እውቀት እና ውስጠ ታዋቁ መረጃ: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እዚህ ላይ “ሁሉም” የሚለው ቃል አጠቃላይ ነው፡፡ አት: “ዳዊትና በዚያ የነበሩት እስራኤል ሁሉ” (ቃል አጋኖ እና ማጠቃለል: ይመልከቱ)
“ባለ አውታር መሣሪያዎች እየተጫወቱ መዘመር”
መሳሪያው ሲወዘወዝ ድምፅ የሚሰጥ በዙሪያው ብረት ያለው የእጅ ከበሮ (የማይታወቁትን መተርጎም: ይመልከቱ)
ከፍተኛ ድምጽ ለመፍጠር አንድ ላይ የሚመቱ ሁለት ቀጭን እና ክብ የብረት ሳህኖች (የማይታወቁትን ይተርጉሙይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
የእግዚአብሔር ቁጣ እግዚአብሔር የተቆጣበትን ሰው እንደሚያቃጥለው ተደርጎ ተገልፆል፡፡ አት: “ያህዌ በዖዛ በጣም ተቆጥቶ ነበር” (ዘይቤ: ይመልከቱ)
“በእግዚአብሔር ፊት”
ይህ ገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “ሰዎች ያን ስፍራ ይጠሩታል” (ገባሪ ወይም ተገባሪ፡ ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ ተርጎሚዎች እንዲህ ሲሉ የግርጌ ማስታወቻ መጨመር ይችላሉ፣ “‘የዖዛ ስብራት’ ማለት ‘የዖዛ ቅጥት.’ ” (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጎሙ፡ ይመልከቱ)
በ 1 ዜና 4፡43 ውስጥ ይህንን ሐረግ እንዴት እንደሚተረጉሙ ይመልከቱ፡፡
ዳዊት ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ታቦቱን ወደ ኢየሩሳሌም ለማምጣት እንደሚፈራ ለማጉላት ነው፡፡ ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: - “የእግዚአብሔርን ታቦት ከእኔ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም ለማምጣት በጣም ፈራለሁ።” (መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ: ይመልከቱ)
የወንድ ስም ነው፡፡ “የጌት ሰው” ከጌት ከተማ የሆነ ግለሰብ ነው፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ ይመልከቱ)
“ከዖብአዴን ቤተሰብ ቤት ውስጥ”
“3 ወራት”
እዚህ “ቤት” የሚለው ቃል ለቤተሰቡ የባህሪ ስም ነው፡፡ አት: “እግዚአብሔርም ቤተሰቡን ባርኮታል” (የባህሪ ስም: ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡
ከእንጨት ነገሮችን የሚሰሩ ሰዎቸ
ከድንጋይ ወይም ከሸክላ ሰዎች ነገሮችን ይሰራሉ
አናጢዎችና ግንበኞቹ ለዳዊት ቤት ሠሩ ”
“ሰሩለት”
“ከፍ ከፍ” የሚለው ፈሊጥ ያህዌ ለዳዊት መንግሥት ታላቅ ክብርን ሰጠው ማለት ነው፡፡ ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “እግዚአብሔር የዳዊትን መንግሥት ከፍ ከፍ አደረገው” ወይም “እግዚአብሔር ለዳዊት መንግሥት ታላቅ ክብር ሰጠው” (ፈሊጥ እና ገባሪ ወይም ተገባሪ፡ ይመልከቱ)
እዚህ “የእሱ” የሚለው ቃል ያህዌን ያመለክታል፡፡
“ሚስቶቹ ለእርሱ የወለዱአቸው ልጆች”
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ በ 1 ዜና 3፡5 ውስጥ እነዚህን እንዴት እንደተረጉሟቸው ይመልከቱ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ እነዚህ ስሞች በ1 ዜና 3:6-8 ይገኛሉ፣ በዚያ “ኤልፋላት” የተጻፈው “ኤልፊሌት” እና ቢሊያዳ ደግሞ is spelled “ኢሊያዳ ቢሆንም እንኳን፡፡” (የስሞችን አተረጓጎም ፡ ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይህን ቃል በ1 ዜና 14:3-7 ያለውን የዳራ መረጃ መስጠት መጨረሱንና አዲሱን የታሪኩን ክፍል መጀመሩን ያሳያል፡፡ ቋንቋዎ ይህንን የሚያከናውንበት የተለየ መንገድ ሊኖረው ይችላል ፡፡
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “የእስራኤል ሽማግሌዎች ዳዊትን ንጉሥ አድርገው ቀቡት” (ገባሪ ወይም ተገባሪ፡ ይመልከቱ)
ዳዊት ጦሩን እንዲዋጓቸው እንላከ ታሳቢ ያደርጋል፡፡ አት: “ጦሩን እንዲዋጓቸው ላካቸው” (ታሳቢ የሆነ እውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ: ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡
ይህ ፈሊጥ ያህዌ ዳዊት በእነሱ ላይ ድል እንዲቀዳጅ ያስችለዋል ማለት ነው፡፡ አት: - “በእነሱ ላይ ድል ይስጥህ” (ፈሊጥ ተመልከት)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ እንዲህ የሚል የግርጌ ማስታዎቻ መጨመር ይችላሉ፣ “‘በአልፐራሲም’ የሚለው ቃል ‘የመጠርመስ ጌታ’ ማለት ነው” (የስሞችን አተረጓጎም ፡ ይመልከቱ)
ጎርፍ የሚያልፍበትን ሁሉ እንደሚያረነዳ እንዲሁ ዳዊት እግዚአብሄር የዳዊትን ጠላቶች በቀላሉ ማሸነሩን ይናገራል፡፡ አት: “ጎርፍ በሁሉ ነገር በቀላሉ እንደሚፈነዳ … እግዚአብሄር ጠላቶቼን በቀላሉ አሸነፈ” (ተመሳሳይነት: ይመልከቱ)
ይህ የዳዊትን ምንጮች ያሳያል፡፡ አት: - “ሠራዊቴን በመጠቀም” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “የሐሰት አማልክቶቻቸውን ለማቃጠል” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
“የራፋይም ሸለቆ”
“ከፊት ጥቃት”
“በሾላው ዛፎች ባለው ጫካ አልፈህ ከበስተኃላ አጥቃቸው”
እዚህ ላይ “ሾላ” የዛፍ አይነት ሲሆን ጫካዎች በአንድነት የሚያድጉ ብዙ የሾላ ዛፎችን ይገልጻል፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለዳዊት ጥያቄ መልስ መስጠቱን የቀጥላል፡፡
ይህ የሚያወራው በንፋሱ ቅጠሎቹ ሲወዛወዙ ስለሚያሰሙት የተራማጅ ሰራዊት ስለመስለው ድምፅ ነው፡፡ አት: “ንፋስ በሾላ ዛፎች ጫፍ ሲነፍስ የሚራመዱ ሰዎች እንደሚመስለው ድምፅ” (ዜይቤ: ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡
የዳዊትን ዝና በየአገሩ ሁሉ የሰሙ ሰዎች የዳዊት ዝና ወደነዚያ አገሮች እንደ ተጓዘ ይነገራል፡፡ አት: - “በሩቅ ያሉ ሰዎች ስለ ዳዊት ዝና ሰሙ” (ሰብአዊ: ይመልከቱ)
ይህን ዳዊት ይህን የሚሰሩለት ሌሎች ሰዎች እንደነበሩተረ አንባቢው መረዳት እንዲችል ተደርጎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: “ዳዊት ቤት የሚሰሩለት ሰራተኞች ነበሩተ … እንዲያዘጋጁ አደረጋቸው” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “እግዚአብሔር መረጣቸው” (ገባሪ ወይም ተገባሪ፡ ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሁሉም” የሚለው ቃል አጠቃላይ ነው፡፡ “እስራኤል ሁሉ” የሚለው ሐረግ ዳዊት ከመላው እስራኤል ሰውዎችን መሰብሰቡን እንጂ እስራኤልን እያንዳንዱን ግለሰብ ሰብስቦ አይደለም፡፡ አት. “ዳዊት ከመላው እስራኤል በኢየሩሳሌም ሰዎችን ሰበሰበ” (ቃል አጋኖ እና ማጠቃለል: ይመልከቱ)
ይህ ዳዊት ከእያንዳንዱ ከሌዋውያን ጎሳ ያሰባሰባቸውን ሰዎች ዝርዝር ይጀምራል። (የስሞችን እና ቁጥሮችን አተረጓጎም ፡ ይመልከቱ)
“አንድ መቶ ሀያ ሰዎች” (ቁጥሮችን፡ ይመልከቱ)
“ሁለት መቶ ሀያ ሰዎች” (ቁጥሮችን፡ ይመልከቱ)
ይህ ዳዊት ከእያንዳንዱ ከሌዋውያን ጎሳ ያሰባሰባቸውን ሰዎች ዝርዝር ይቀጥላል። (የስሞችን እና ቁጥሮችን አተረጓጎም ፡ ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ በ 1ኛ ዜና 5-6 እና በ1 ዜና 7-10 እንዴት እንደተረጉሟቸው ይመልከቱ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“መርከቡን አልተሸከምክም”
“ለመዋጋት” የሚለው ፈሊጥ በአንድ ሰው ላይ የኃይል እርምጃ መውሰድ ማለት ነው። አት: - “ጥቃት ተሰነዘረብን” ወይም “ጥቃት ሰነዘረብን” (ፈሊጥ፡ ተመልከት)
እዚህ እግዚአብሔርን መፈለግ ማለት ምክሩን መፈለግ ማለት ነው፡፡ አት: - “መመሪያ እንዲሰጠን አልጠየቅነውም” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
“ቃል” የሚለው ቃል በግስ ሊተረጎም ይችላል። ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “የያህዌ ቃል የሰጣቸው ሕጎች” ወይም “ያህዌ የተናገራቸው ሕጎች” (ገባሪ ወይም ተገባሪ እና ረኪክ ስሞች፡ ይመልከቱ)
ይህ ሕዝቡ ታቦቱን ወደ ኢየሱሳሌም ሲያመጡ ሌዋውያኑ እንዲዘምሩና ሙዚቃ እንዲጫወቱ የሾሟቸው ሰዎች ዝርዝር ይጀምራል፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ከፍተኛ ድምጽ ለመፍጠር አንድ ላይ የሚመቱ ሁለት ቀጭን እና ክብ የብረት ሳህኖች። ይህን 1 ዜና 13:8 እንዴት እንደተረጎሙት ይዩ (የማይታወቁ ይተርጉሙ፡ ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ማለት ጮክ ብሎ መዘመር ማለት ነው ፡፡ አት: - “በታላቅ ድምፅ መዘመር” (ፈሊጥን፡ ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት እነዚህ ሰዎች በዝቅተኛ ቦታዎች ያገለገሉ በነር እነርሱም ለኤማን ፣ ለአሳፍ እና ለኢታን ረዳቶች ነበሩ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ አት: - “በዝቅተኛ ቦታ ላይ ያሉ ዘመዶቻቸው ከእነርሱ ጋር ነበሩ” ወይም “የሚከተሏቸው ዘመዶች ይረዷቸው ነበር” (ተራ ቁጥር ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
“በር ጠባቂዎች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በሮች ወይም መግቢያዎችን የሚጠብቁ ሰዎችን ነው ፡፡ እዚህ ላይ የቃል ኪዳኑን ታቦት የመጠበቅን መብት የሚያመለክት ሲሆን ለኦቤድኤዶም እና ለያ .ል ይመለከታል ፡፡ አት: - “ሚካናህ፣ እና በረኞች፣ ኦቤድ ኤዶም እና ያይል” (የተገመተ ዕውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ፡ ይመልከቱ)
ሕዝቡ ታቦቱን ወደ ኢየሩሳሌም ሲያመጡ ሌዋውያኑ እንዲዘምሩና ሙዚቃ እንዲጫወቱ የሾሟቸውን ወንዶች ዝርዝር ይቀጥላል። (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ይመልከቱ:)
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “ሌዋውያን ኤማን፣ አሳፍ እና ኢታን ሙዚቀኞችን ሾሙ” (ገባሪ ወይም ተገባሪ፡ ይመልከቱ)
ከፍተኛ ድምጽ ለመፍጠር አንድ ላይ የሚመቱ ሁለት ቀጭን እና ክብ የብረት ሳህኖች። ይህንን በ1ኛ ዜና 13፡8 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (የማይታወቁትን ይተርጉሙ፡ ይመልከቱ)
የእነዚህ ቃላት ትርጉም ግልፅ አይደለም ግን የሙዚቃ ዘይቤን ሊያመለክት ይችላል ፡፡ (የማይታወቁትን ይተርጉሙይመልከቱ)
“ሌሎቹን ሙዚቀኞች መራ” ወይም “ሰልፈኛውን መራ”
ይህ ሕዝቡ ታቦቱን ወደ ኢየሩሳሌም ሲያመጡ ሌዋውያኑ እንዲዘምሩና ሙዚቃ እንዲጫወቱ የሾሟቸውን ወንዶች ዝርዝር ይቀጥላል። (የስሞችን አተረጓጎም፡ ይመልከቱ)
አማራጭ ትርጉሞች 1) the word “ሺዎች” የሚለው ቃል እያንዳንዱ መሪ የመራቸውን ወታደሮች ሊገላ ይገልጻል፡፡ አት: - “የ 1,000 ወታደሮች አዛዥ” ወይም 2) “በሺዎች” ተብሎ የተተረጎመው ቃል ትክክለኛ ቁጥሮችን አይወክልም ፣ ነገር ግን ትልቅ የጦር ሰራዊት ስም ነው። አት: - “ትልቅ የጦር ሰራዊት ክፍል አዛዥ” (ቁጥሮችን፡ ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ዳዊት፣ ታቦቱን የተሸከሙት ሌዋውያን ፣ ዘማሪዎቹ እና ከዘማሪዎቹ ጋር የዘማሪዎቹ አለቃ ሁሉ ጥሩ የበፍታ ቀሚስ ለብሰዋል” (ገባሪ ወይም ተገባሪ ተመልከት)
ከፍላክስ አትክልት የተሰራ ልብስ
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡
እዚህ ላይ “ሁሉም” የሚለው ቃል አጠቃላይ ነው፡፡ አት: “ስለዚህ እጅግ ብዙ ሰዎች ታቦቱን አመጡ” (ቃል አጋኖ እና መጠቅለል: ይመልከቱ)
ከፍተኛ ድምጽ ለመፍጠር አንድ ላይ የሚመቱ ሁለት ቀጭን እና ክብ የብረት ሳህኖች። ይህንን በ1ኛ ዜና 13፡8 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ፡፡ (የማይታወቁትን ይተርጉሙ፡ ይመልከቱ)
“ሕዝቡ የያህዌን የቃል ኪዳኑን ታቦት ወደ ዳዊት ከተማ ሲያመጡ”
ይህ የዳዊት ሚስት ስም ነው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ልብ” ሀሳቦችን ወይም ስሜቶችን ይወክላል፡፡ አት: - “ናቀችው” ወይም “ጠላችው”
በእነዚህ ቁጥሮች ላይ “እነሱ” የሚለው ቃል ካህናትንና ሌዋውያንን ያመለክታል፡፡
“ወደ እግዚአብሔር”
ይህ መስዋዕት የማቅረብ ዋነኛውን ስራ ሲሰሩ ካህናቱን ሲመራቸው ለዳዊት የባህሪ ስም ነው፡፡ (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
“በያህዌ ስም” መባረክ ማለት በያህዌ ኃይል እና ስልጣን ወይም እንደ ተወካይ መባረክ ማለት ነው፡፡ (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
ይህ የተከናወነው በዳዊት ስልጣን እና አመራር ነበር፡፡ (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
ከደረቀ ወይን ጋር የተጋገረ ጣፋጭ እንጀራ
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
ይህ ማለት በሥልጣን እና በቦታ ከእሱ ቀጥሎ ማለት ነው፡፡ (ሕገኛ ቁጥሮች: ይመልከቱ)
እነዚህ ድምፅ ለመፍጠር አንድ ላይ የሚመቱ ሁለት ቀጭንና ክብ የብረት ሰሌዳዎች ናቸው፡፡ ይህንን በ 1ኛ ዜና13፡ 8 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (የማይታወቁትን ይተርጉሙ፡ ይመልከቱ)
እዚህ “ያ ቀን” እዚህ ላይ የሚያመለክተው የቃል ኪዳኑ ታቦት ከኦቤድኤዶም ቤት ወደ ኢየሩሳሌም የተላለፈበትን ቀን ነው።
“የምስጋና መዝሙር”
እዚህ “ስሙ” ያህዌን ይወክላል፡፡ አት: - “ያህዌን ይጥሩ” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
ይህ በአገራቱ ውስጥ ያሉትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አት: - “የአገራቱ ሕዝቦች” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
እዚህ “ቅዱስ ስሙ” ያህዌን ይወክላል፡፡ አት: - “በያህዌ ማንነት መመካት” ወይም “በያህዌ መመካት” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
እዚህ “ልብ” ያህዌን የሚፈልግን ሰው ይወክላል፡፡ አት: “ያዌን የሚሹ ሰዎች ደስ ይበላቸው” (Synecdoche: ይመልከቱ)
“የይሕዌን ብርታት መፈለግ” እርሱ እንዲያጠነክርህ መጠየቅ ማለት ነው፡፡ አት: “እግዚአብሔርን ፈልጉ እና ኃይሉንም እንዲሰጥ ጠይቁት” (ፈሊጥ፡ ይመልከቱ)
“ሁልጊዜ ወደ እሱ ለመቅረብ ፈልጉ”
የተረዱትን ግስ ማስገባት ይችላል፡፡ አት: - “ተዓምራቱን አስታውሱ” (ግድፈተ ቃላት: ይመልከቱ)
እዚህ “አፍ” ያህዌ የተናገረውን ያመለክታል፡፡ አት: - “እሱ የተናገረው ድንጋጌዎች” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
እነዚህ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉሞችን የሚያጋሩ ሲሆን ለማጉላት ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡ (ትይዩአዊ፡ ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ምድር ሁሉ” የሚያመለክተው የምድር ሰዎችን ሁሉ ነው። አት: - “ሕጎቹ ለምድር ሕዝቦች ሁሉ” ናቸው (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉሞችን የሚያጋሩ ሲሆን ለማጉላት በጋራ ያገለግላሉ፡፡ እዚህ “ቃል” ቃል ኪዳኑን ያመለክታል፡፡ እዚህ “ቃል” ቃል ኪዳኑን ያመለክታል፡፡ (ትይዩአዊ እና የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
ይህ ማለት ስለ ኪዳኑ ማስታወስ እና ማሰብ ማለት ነው፡፡ አት: “ቃል ኪዳኑን አስቡ” (ፈሊጥ፡ ይመልከቱ)
“1,000 ትውልዶች” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
“ወደ አእምሮ መጥራት” የሚለው ሐረግ አንድን ነገር ማስታወስ ማለት ነው፡፡ አት: - “ያስታውሳል” (ፈሊጥ፡ ይመልከቱ)
ሁለቱም “ቃል ኪዳኑ” እና “መሐላ” የሚያመለክቱት ያህዌ ለሕዝቡ የገባውን ተመሳሳይ ተስፋ ነው ፡፡ (ትይዩአዊ: ይመልከቱ)
ይህ ቀደም ሲል ለይስሐቅ የገባውን መሐላ ያመለክታል፡፡ AT: “ለይስሐቅ በገባው መሐላ” (ግድፈተ ቃላት: ይመልከቱ)
“እንደ ራስህ አካል
በእነዚህ ቁጥሮች ላይ “እርስዎ ፣” “እነሱ ፣” “እነሱ ፣” እና “የእነሱ” የሚሉት ቃላት እስራኤልን ያመለክታሉ፡፡
“ምድሪቱ” የሚለው ከነዓንን እንደሚያመለክት ታሳቢ ሆኗል፡፡ አት: - “በከነዓን ምድር እንግዶች” (ታሳቢ የሆነ እውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ: ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው እና ለማጉላት በጋራ ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡ (ትይዩአዊ፡ ይመልከቱ)
“ለእራሳቸው ደህንነት”
እዚህ “መንካት” ማለት መጉዳት ማለት ነው፡፡ ይህ ህዝቡን ላለመጉዳት ያህዌ ማስጠንቀቂያን ያጠናከረበት የተጋነነ አገላለፅ ነው፡፡ አት: - “የቀባኋቸውን ሰዎች አትጎዱ” (ቃል አጋኖ እና መጠቅለል: ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራይስጥ ቅኔ ውስጥ የተለመደ ነው ፡፡ (ቅኔ እና ትይዩአዊ፡ ይመልከቱ)
ይህ የምድሪቱን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አት: “በምድሪቱ ላይ የምትኖሩ ሁሉ”
“መዳን” የሚለው ስም “መዳን” በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል። አት: - “እርሱ ማዳኑን አውጁ” ወይም “የሚያድነው እርሱ መሆኑን ለሰዎች ንገሩ” (ረኪክ ስሞች: ይመልከቱ)
"በየቀኑ"
“በሁሉም አገር ለሕዝብ ሁሉ ስለ ታላቅ ክብሩ ተናገሩ ”
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። አት: - “ይህዌ ታላቅ ነው። እጅግ በጣም አወድሱት ”ወይም“ ያህዌ ታላቅ ነው፤ ሰዎችም እጅግ ሊያወድሱት ይገባል” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። አት: - “ከሌሎች አማልክት ሁሉ በላይ እሱን ፍሩ” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
ደራሲው ግርማ እና ታላቅነት በንጉሥ ፊት ሊቆም የሚችሉ ሰዎች ናቸው ብሎ ይናገራል፡፡ (ሰብአዊ: ይመልከቱ)
“ዙሪያውን” ወይም “እሱ ያለበትን ቦታ”
ደራሲው ሀይል እና ደስታ በያህዌ መቅደስ ውስጥ ሊሆኑ የሚችሉ ሰዎች እንደሆኑ ይናገራል። (ሰብአዊ: ይመልከቱ)
“በቤተ መቅደሱ” ወይም “በቤተ መቅደሱ ውስጥ”
“ለያህዌ ውዳሴ ስጡት” ወይም “ያህዌን አወድሱ”
ረኪክ የሆኑት “ክብር” እና “ሐይል” የተባሉት ስሞች እንደ ቅፅል ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አት.: - “ክቡርና ሀያል ስለሆነ እግዚአብሔርን አመስግኑ” (ረኪክ ስሞች: ይመልከቱ)
ረኪክ የሆነው “ክብር” የሚለው ስም እንደ ግስ ወይም እንደ ቅፅል ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: “ለስሙ እንደሚገባ ያህዌን አክብሩት” ወይም “ያህዌ ልክ እንደስሙ የከበረ መሆኑን አውጁ” (አት: - “በቤቴል ተይዘው ይኖራሉ… መንደሮች” ወይም “በቤቴል ውስጥ ተይዘው ይኖራሉ ፡፡: ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ስሙ” የእግዚአብሔርን ማንነት ያመለክታል፡፡ አት: “በእርሱ ምክንያት” ወይም “እሱ ይገባዋል” ወይም “ሊቀበለው የሚገባው ነው” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
በተዘዋዋሪ የቀረበው መረጃ ህዝቡ ለአምልኮ መስገድ እንዳለበት ነው፡፡ አት: - “ያህዌን ለማምለክ ስገድ” (ታሳቢ የሆነ እውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ እና ምሳሌያዊ ድርጊት: ይመልከቱ)
ግልጽ ያልሆኑት ስሞች “ግርማ” እና “ቅድስና” እንደ ቅፅል ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አት: - “እርሱ እጅግ ውብና ቅዱስ ስለሆነ” (ረኪክ ስሞች: ይመልከቱ)
በፍርሃት ተንቀጠቀጡ
ይህ በምድር ላይ ለሚኖሩት ሰዎች ሁሉ ዘይቤ ነው፡፡ አት: “የምድር ሕዝብ ሁሉ” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሰማያትና ምድር የሰዎች ስሜት እንዳላቸው ተደርገው ተገልጠዋል፡፡ አት: “ሰማያት ደስ እንዳላቸው ምድርም ሀሴት እንዳደረገች ይሁን” ወይም 2) “ሰማያት” እና “ምድር” በእነዚህ ቦታዎች ለሚኖሩ የባህሪ ስም ነው፡፡ አት: “በሰማያት የሚኖሩ ደስ ይበላቸው እናም በምድር የሚኖሩ ሀሴትን ያድርጉ” (ሰብአዊ እና የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
የተዘገበው መረጃ ይህ በባህሩ ውስጥ ያሉትን ሁሉንም ፍጥረታት የሚያመለክት ነው፡፡ ሰዎች እንደሚያደርጉት በደስታ እንሲጮኹ ይናገሩ ነበር። አት: - “የባሕር ፍጥረታት በደስታ እልል ይላሉ” (ታሳቢ የሆነ እውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ እና ሰብአዊ: ይመልከቱ)
“ሜዳዎቹና በውስጣቸው ያሉቱ ሁሉ ደስ ይበላቸው” ፀሀፊው ሜዳዎቹና የሚኖሩባቸው እንስሳቱ ልክ እነደ ሰዎች ስሜት እንዳላቸው አድርጎ ይናገራል፡፡ አት: “ሜዳዎቹ ራሰቸው እና የሚኖሩባቸው እንስሳቱ ደስ እንዳለቸው ተደርጎ ይቆጠር” (ሰብአዊ: ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው በደስታ እንደ ሰዎች ስለሚጮሁ ዛፎች ነው፡፡ (ሰብአዊ: ይመልከቱ)
ረኪክ ይሆነው “ታማኝነት የሚለው ስም” “በታናኝነት” ወይም “ታማኝ” ተብሎ መገለፅ ይችላል፡፡ አት: “እርሱ በታማኝነት ለዘላለም ይወደናልና” ወይም “ለዘላለም ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ነው” (ረኪክ ስም: ይመልከቱ)
እዚህ ጋር “ሌሎቹ ሕዝቦች” በእዚሁ አገራት ውስጥ ያሉትን ሕዝቦች ይወክላል፡፡ አት: - “ከሌሎች ሕዝቦች ሰዎች” ወይም “ከሌሎች ሕዝቦች ሠራዊት” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
እዚህ ያህዌ “በቅዱስ ስሙ” ተጠቅሷል፡፡ አት: - “አመሰግናለሁ” ወይም “ያህዌን አመስግን” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)1 ዜና መዋዕል 16:36 የትርጉም ማስታዎሻዎች
ይህ ሁለት ጽንፎችን እና መንገዶችን ለሁሉም ጊዜ የሚያመለክት ነው። አት: - “ለዘለዓለም” (ሜሪዝም: ይመልከቱ)
ይህ ያህዌን ለማምለክ የተሰበሰቡትን ሰዎች ስብስብ የሚያመላክት አጠቃላይ መግለጫ ነው፡፡ “ሕዝቡ” ወይም “እዚያ የነበረው ሰው ሁሉ” (ቃል አጋኖ እና መጠቅለል: ይመልከቱ)
“ዘመዶቹ”
ታሳቢ የተደረገው መረጃ በያህዌ ሕግ ውስጥ የተሰጠውን ዕለታዊ ሥራ ማከናወን እንደነበረባቸው ያሳያል፡፡ አት: - “በየዕለቱ በሕጉ እንደሚፈለግ” (ታሳቢ እውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ነበሩ፡፡
“68 ዘመዶች” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
“በመገናኛው ድንኳን ለማገልገል”
በእነዚህ ቁጥሮች ላይ “እነሱ” እና “እነሱ” የሚሉት ቃላት ካህናትን ያመለክታሉ፡፡
“በየቀኑ ጠዋት”
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ ድምፅ ለመፍጠር አንድ ላይ የሚመቱ ሁለት ቀጭንና ክብ የብረት ሰሌዳዎች ናቸው፡፡ ይህንን በ 1ኛ ዜና 13፡8 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (የማይታወቁትን መተርጎም፡ ይመልከቱ)
ታሳቢ የሆነው መረጃ የመገናኛውን ድንኳን ደጃፍ መጠበቅ አንደነበረባቸው የሚያሳይ ነው፡፡ አት: - “የማደሪያ ድንኳኑን በር ጠበቁ” (ታሳቢ እውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ: ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ የታሪኩን አዲስ ክፍል ጅምር ለመጠቆም እዚህ የሚያገለገል ነው፡፡ ቋንቋዎ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ ሊጠቀሙበት ይችላሉ፡፡ (የአዲስ ክስተት መግቢያ፡ ይመልከቱ)
የመንቀሳቀስ ወይም የመቀየር ፍላጎት ሳይኖር ምቾት እና ደስተኛ
ዝግባ በጥንካሬው የሚታወቅ ዓይነት ዛፍ ነው፡፡ በባህልዎ ውስጥ ተመጣጣኝ የሆነ የዛፍ አይነት ካለዎት ያንን ስም መጠቀም ይችላሉ፣ ካልሆነ ግን ይህን ስም እንደገና መጠቀም ይችላሉ፡፡ አት: - “እኔ ጠንካራ እና በቋሚ ቤት ውስጥ እኖራለሁ” (ታሳቢ እወቀት እና ውስጠ ታዋቁ መረጃ ይመልከቱ)
ድንኳኖች ጊዜያዊ መኖሪያ ናቸው፡፡ በባህልዎ ውስጥ ድንኳን ከሌለዎት ይህንን በተለየ ቃል መጥራት ይችላሉ፡፡ አት: - “የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት ጊዜያዊ ቦታ ውስጥ ይቆያል” (ታሳቢ እወቀት እና ውስጠ ታዋቁ መረጃ ይመልከቱ)
እዚህ “ልብ” አእምሮን ይወክላል፡፡ አት: - “ማድረግ ያለብህን አድርግ” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
እዚህ “ካንተ ጋር” ማለት እግዚአብሔር ዳዊትን እየረዳ እና እየባረከው ነው ማለት ነው፡፡ (ፈሊጥ:ይመልከቱ)
“የእግዚአብሄር ቃል መጣለት” የሚለው ፈሊጥ ከእግዚአብሄር ልዩ መልዕክት መምጣቱን ለማሳየት የሚረዳ ነው፡፡ አት: “እግዚአብሄር ለናታን መልዕክት ሰጠው፡፡ ’ሂድ” ወይም “እግዚአብሄር ይህን መልዕክት ለናታን ተናገረው: ’ሂድ” አለ (ፈሊጥ ፡ይመልከቱ)
ይህ ከጥቅሶቹ ውስጥ ጥቅሶች አሉት ፡፡ እነሱን በተዘዋዋሪ ጥቅሶች ለመተርጎም አስፈላጊ ሊሆን ይችላል ፡፡ አት: - “ሂድ ፣ እኔ የምኖርበትን ቤት የሚገነባው እርሱ እንደማይሆን ለአገልጋይዬ ለዳዊት ንገረው” (በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪ ጥቅስ: ይመልከቱ)
እዚህ “ቤት” ማለት መቅደስ ማለት ነው ፡፡ በ 1 ዜና 17፡10 ላይ ያህዌ ለዳዊት ቤት ይሠራል ይላል፡፡ እዚያ “ቤት” ማለት ቤተሰብ ማለት ነው፡፡ ቋንቋዎ ሁለቱንም ሀሳቦች መግለፅ የሚችል ቃል ካለው እዚህ እና በ 17፡10 ውስጥ ይጠቀሙበት፡፡
ታሳቢ የሆነው መረጃ የሚያመለክተው እግዚአብሔር እስራኤልን ከግብፅ ምድር እንዳወጣ ነው፡፡ አት: - “እስራኤልን ወደ ተስፋይቱ ምድር ከግብፅ ምድር አመጣሁ” (ታሳቢ የተደረገ እውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃን ይመልከቱ)
“ድንኳን” እና “ማደሪያው ድንኳን” የሚሉት ቃላት አንድ ነገር የሚያመለክቱ ሲሆን ዘላቂ የሆነ ሕንፃ ባልነበረበት ስፍራ እንደኖረ ያጎላሉ፡፡ (ድግግሞሽ: ይመልከቱ)
ይህ በጥቅሱ ውስጥ ጥቅስ አለው፡፡ ቀጥተኛው ጥቅስ እንደተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት: “የዝግባ ቤት ለምን አልሰራችሁልኝም ብዬ ለሕዝቤ እረኛ እንዲሆኑ ከሾምኳችው የእስራኤል መሪዎችን ጠይቄያለሁን?” (በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪ ጥቅስ: ይመልከቱ)
ያህዌ ማንንም የእስራኤል መሪዎች ቤት እንዲሠሩለት በጭራሽ እንዳልጠየቃቸው ለማጉላት ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ አት: - “ማንንም የእስራኤል መሪዎች አንዳች ነገር በጭራሽ አላልኩም” (መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ: ይመልከቱ)
የእስራኤል ሕዝብ መሪዎች እንደ እረኞች ፣ ህዝቡም በግ እንደሆኑ ተደርጎ ተገልፃል፡፡ (ዘይቤ: ይመልከቱ)
ይህዌ ይህን ጥያቄ መሪዎችን ጠይቆ ቢሆን፣ ጥያቄው የዝግባ ቤት ስላልሰሩለት መተንኮሻ ነበር፡፡ ነገር ግን ፣ ያህዌ ከዚህ ቀደም ይህን ጥያቄ እንዳልጠየቃቸው ተናግሯል፡፡ አት: - “የዝግባ ቤት ልትሠሩልኝ ይገባ ነበር።” (መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ: ይመልከቱ)
ይህዌ ለንጉሥ ዳዊት የገባውን ቃል በነቢዩ ናታን በኩል ይገልፃል፡፡
ይህ “በአሁኑ ጊዜ” ማለት አይደለም ፣ ነገር ግን ወደሚቀጥለው አስፈላጊ ነጥብ ሃሳብን ለመሳብ ይጠቅማል፡፡
እግዚአብሔር ለዳዊት ምን እንደሚናገር ለነቢዩ ናታን አሁንም ይነግረዋል፡፡
እንደ እረኛ የተገለፀው የዳዊት ስራ በጎቹም ይጠብቅ ከነበረበት ቦታ አንጻር ተገልጾል፡፡ አት: “ከእረኝነት ስራህ ወሰድሁህ” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
እንስሳት ሣር የሚግጡበት መሬት፡፡ በ1 ዜና 4፡39 እና 4፡40 ይህንን ቃል እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
እዚህ “ካንተ ጋር” ማለት እግዚአብሔር ዳዊትን ረድቶታል እንዲሁም ባርኮታል ማለት ነው ፡፡ (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
ይህዌ የዳዊትን ጠላቶች ማትፋቱ ልክ ያህዌ ከጨርቅ ላይ ብጣቂ እንደሚቆርጥ ወይም ከዛፍ ቅርንጫፍ እንደሚቆርጥ ተደርጎ ተገልጻል፡፡ (ዘይቤ: ይመልከቱ)
እዚህ “ስም” የአንድን ሰው ዝና ያመለክታል፡፡ አት: - “ስምህ ታላቅና የታወቀ እንዲሆን አደርጋለሁ” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
“ታላላቆች” የሚለው ሐረግ ታዋቂ ሰዎች ማለት ነው፡፡
እግዚአብሄር ለንጉሥ ዳዊት የገባውን ቃል በነቢዩ ናታን በኩል መግለጹን ቀጠለ።
በእነዚህ ቁጥሮች ላይ “የአንተ” እና “አንተ” የሚሉት ቃላት ዳዊትን ያመለክታሉ ፡፡
“ቦታ እመርጣለሁ”
እግዚአብሔር ህዝቡን በምድሪቱ ላይ በቋሚነት ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ እንዲኖሩ በማድረግ በምድሪቱ ላይ እንደሚተክላቸው ያህል ተገልጻል፡፡ አት: - “እዚያ አስቀምጣቸዋለሁ” (ሜታፈር: ይመልከቱ)
ይህ ገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “ማንም በጭራሽ አያስጨንቃቸውም” (ገባሪ ወይም ተገባሪ፡ ይመልከቱ)
እዚህ “ቀናት” ረዘም ያለ ጊዜን ይወክላል፡፡ አት: - “ከጊዜው”(የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
የእስራኤል ሰዎች ወደ ከነዓን ምድር ከገቡ እና በኋላ ሚመሯቸው ነገሥታት ከመኖራቸው በፊት ፣ እግዚአብሔር በችግር ጊዜ እንዲመሯቸው “ፈራጆች” የተባሉ መሪዎችን ሾመ፡፡
በሥልጣን መሆን ማለት በአንድ ሰው ላይ የበላይ መሆን ተብሎ ይጠራል፡፡ አት: - “ሕዝቤን እስራኤልን ይገዛል” (ፈሊጥ ይመልከቱ)
አንድን ሰው ወይም እንስሳ ማጥቃት የማይችል ማድረግ
እዚህ ላይ “ቤት” የሚለው አገላለጽ የሚያመለክተው የዳዊት ዘሮች እንደ እስራኤል ገዢዎች ሆነው መቀጠላቸውን ነው፡፡ በ 1ኛ ዜና 17፡4 ውስጥ እግዚአብሔር ለዳዊት ለያህዌ ቤት የሚሠራው እርሱ እንዳልሆነ ነገረው፡፡ እዚያም “ቤት” ቤተ መቅደስን ይወክላል፡፡ ቋንቋዎ ሁለቱንም ሀሳቦች መግለፅ የሚችል ቃል ካለው እዚህ እና በ17፡4 ውስጥ ይጠቀሙበት፡፡ (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
ያህዌ ለንጉሥ ዳዊት የገባውን ቃል በነቢዩ ናታን በኩል መግለጹን ቀጠለ፡፡
በ 17 11-14 ውስጥ ያለው ትንቢት የሚያመለክተው የዳዊትን ልጅ ሰለሞንን ነው ፡፡ ነገር ግን የትንቢቱ አንዳንድ ገጽታዎች በኢየሱስ ይፈፀማሉ፡፡ ስለዚህ እዚህ “አባት” እና “ልጅ” የሚሉትን ቃላት ለመደበኛ አባት እና ልጅ በሚያገለግሉ ቃላት ይተርጎም፡፡
የቃላት ስሙ “ታማኝነት” የሚለው ቃል “በታማኝነት” ሊተረጎም ይችላል። አት: - “ሳኦልን መውደዴን እንዳቆምኩ፣ እርሱን እስከ መጨረሻው እሱን መውደድ አላቆምም” (ረኪክ ስሞች: ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን የዳዊት ሥርወ መንግሥት ለዘላለም እንደሚቆይ አፅንኦት ይሰጣሉ፡፡ (ትይዩአዊ፡ ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “ዙፋኑን ለዘላለም አጸናለሁ” (ገባሪ ወይም ተገባሪ ፡ይመልከቱ)
የንጉሥ የመግዛት መብት የሚጠቀሰው አንድ ንጉሥ በሚቀመጥበት ቦታ ነው፡፡ አት: - “የመግዛት መብቱ” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
“ነገረው”
እዚህ “ቃላት” ያህዌህ ያለውን ይወክላል፡፡ (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
“ዳዊት አለ”
ዳዊት ይህን ጥያቄ የጠየቀው ያህዌን አዋጅ ሲሰማ የተሰማውን ጥልቅ ስሜት ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: - “ያህዌ አምላክ ሆይ፣ እኔና ቤተሰቤ ፣ ለዚህ ክብር ብቁ አይደለንም። (መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ: ይመልከቱ)
አስፈላጊ ያልሆነ ነገር ትንሽ እንደሆነ ተገልጻል፡፡ (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
እዚህ ማየት ፍርድን ወይም ግምገማን ይወክላል፡፡ አት: - “በፍርድህ” (ዘይቤ: ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ዳዊት ራሱን “አገልጋይህ” ሲል ጠርቶታል ፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ መጠሪያ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ቤተሰቤ”(ይመልከቱ የመጀመሪያ ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ)
ይህ የሚናገረው ስለ ጊዜ ሲሆን፣ አንድ ነገር የሚጓዝ እና የሆነ ቦታ እንደሚደርስ ሆኖ ቀርቧአል። አት: - “እናም ወደፊት ምን ይሆናል” (ዘይቤ: ይመልከቱ)
ዳዊት ይህንን ጥያቄ ለያህዌህ የሚለው አንዳች እንደሌለው ለማጉላት ተጠቅሞበታል፡፡ አት: - “ከዚህ በላይ የምናገርህ ነገር የለም።” (መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ: ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ዳዊት ራሱን “አገልጋይህ” ሲል ጠርቶታል፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ መጠሪያ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “እኔ” (የመጀመሪያ ፣ ሁለተኛ ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ መጠሪያ ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው እና ለማጉላት የተደጋገሙ ናቸው፡፡ (ይመልከቱ: ትይዩአዊ)
“እውቅና” የሚለው ስም “ዕውቅና” በሚለው ቃል መተርጎም ይችላል። አት: - “አገልጋይህን በልዩ ሁኔታ አውቀኸዋል” (ረኪክ ስሞች: ይመልከቱ)
ዳዊት ያህዌን መናገሩን ቀጠለ፡፡
እዚህ ላይ ዳዊት ራሱን “አገልጋይህ” ሲል ጠርቶታል፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ መጠሪያ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “ለእኔ ጥቅም” ወይም “ለእኔ ጥቅሜ” (የመጀመሪያ ፣ ሁለተኛ ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ ይመልከቱ)
“ያሰብከውን ለማሳካት”
እነዚህ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው እና ለማጉላት የተደጋገሙ ናቸው፡፡ (ትይዩአዊ፡ ይመልከቱ)
እዚህ “እኛ” የሚለው ቃል ዳዊትን እና የእስራኤልን ህዝብ ያመለክታል፡፡ (አግላይ እና አካታች “እኛ”: ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ እንደ እስራኤል ያለ ሌላ ሕዝብ እንደሌለ የሚያስተውል አሉታዊ መልስ ይጠብቃል፡፡ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: - “በምድር ላይ እንደዚህ ሕዝብ የለም … በታላቅ እና በሚያስደንቅ ሥራዎች” (መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ: ይመልከቱ)
ታሳቢ የሆነው መረጃ እነሱ ከባርነት እንደዳኑ ነው፡፡ አት: - “ከግብፅ ባርነት አዳናችሁ” (ታሳቢ የሆነ ዕውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ፡ ይመልከቱ)
እዚህ “ስም” የያህዌን ስም ይወክላል። አት: - “ለሰዎች ሁሉ ማን እንደሆንክ ለማሳወቅ” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
እዚህ “ሕዝቦች” በከነዓን ይኖሩ የነበሩትን ህዝቦችን ይወክላል ፡፡ (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
ዳዊት ያህዌን ማናገሩን ቀጠለ፡፡
እዚህ “አሁን” ማለት “በአሁኑ ጊዜ” አይደለም ፣ ነገር ግን ወደሚቀጥለው አስፈላጊ ነጥብ ትኩረትን ለማዞር ይጠቅማል፡፡
፡ አት: - “ለእኔ እና ለቤቴ ቃል የገባኋውን አድርግ፣ እናም ቃል በጭራሽ አይለወጥ” (ገባሪ ወይም ተገባሪ፡ ይመልከቱ)
ዳዊት ስለ ራሱ በሦስተኛው መደብ መጠሪያ እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ መጠሪያ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “እኔ እና ቤተሰቤ” (የመጀመሪያ ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ ይመልከቱ)
እዚህ “ስም” የያህዌን ዝና ይወክላል። (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
እዚህ “ቤት” ቤተሰብን ይወክላል፡፡ አት: - “ቤተሰቤ” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “በአንተ ምክንያት የተጠበቀ” ወይም “ከአንተ የተነሳ ይቀጥላል” (ገባሪ ወይም ተገባሪ፡ ይመልከቱ)
ዳዊት ያህዌን ማናገር ይቀጥላል፡፡
ዳዊት ራሱን “አገልጋይህ” ብሎ ይጠራል፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ መጠሪያ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “እኔ” (የመጀመሪያ ፣ ሁለተኛ ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ፡ ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ቤት” የሚለው አገላለጽ የሚያመለክተው የዳዊት ዘር እንደ እስራኤል ገዥዎች ሆነው እንደሚቀጥሉ ነው፡፡ በ1ኛ ዜና 17፡4 እግዚአብሔር ለዳዊት ቤት የሚሠራለት እርሱ እንዳልሆነ ይነገረዋል፡፡ እዚያም “ቤት” ቤተ መቅደስን ይወክላል፡፡ ቋንቋዎ ሁለቱንም ሀሳቦች መግለፅ የሚችል ቃል ካለው እዚህ እና በ17፡4 ይጠቀሙበ ፡፡ (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የተጠቀሰው “ድፍረት” የሚለው ስም “መበረታታት” በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- “እኔ አገልጋይህ ተበረታቻለሁ”
ይህ “በአሁኑ ጊዜ” ማለት አይደለም፣ ነገር ግን ወደሚቀጥለው አስፈላጊ ነጥብ ለመሳብ ይጠቅማል፡፡
ዳዊት በሦስተኛው መደብ መጠሪያ ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ መጠሪያ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “ቤቴ” ወይም “ቤተሰቤ” (የመጀመሪያ ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ስላላቸው ለማጉላት እዚህ ተደግመዋል፡፡ (ትይዩአዊ፡ ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “ለዘላለም በመባረክ ትቀጥላለህ” (ገበሪ ወይም ተገባሪ፡ ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ዳዊትን እንደሚባርክ ከገባለት ቃል አኳያ”
ይህ ሀረግ እዚህ የሚያገለግለው አዲሱን የታሪኩን ክፍል ለመጀመር ነው፡፡ ቋንቋዎ ይህ ማድረግ የሚችልበት መንገድ ካለው እዚህ ሊጠቀሙት ይቻላሉ፡፡ .
እዚህ ዳዊት እና አድርአዛር ብቻቸውን እንደሆኑ ተደርጎ የተነገረ ሲሆን፣ ነገር ግን እነዚህ ነገስታት አብረዋቸው የነበሩተን ሰራዊት እንደሚወክሉ አንባቢው ሊረዳው ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ አት: “ዳዊት እና ሰራዊቱ የአድርአዛርን ሰራዊት ድል ነሱ” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ የአገር ስም ነው፡፡
“ሕዝቦች በዚያ ለመያዝ ወደ ኤፍራታ ወንዝ እየሄደ ነበር”
“1,000 ሰረገሎች” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
እነዚህ ፈረስ ይጋልቡ የነበሩ ወራደሮች ናቸው፡፡ “7,000 ፈለሰኞች” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
እነዚህ ይራመዱ የነበሩ ወራደሮች ናቸው፡፡ “20,000 እግረኞች” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
ከዛም በኋላ መሮጥ እንዳችሉ ዳዊት እና ወታደሮቹ ከፈረሶቹ ጀርባ ያለውን ቋንጃ ቀረጡ፡፡
ለልዩ አገልግሎት ማስቀረት
“100 ሰረገሎች” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
“22,000 ገደለ” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
ለተለየ አካባቢ የተመደቡ ወታደሮች
“ያህዌ ለዳዊት ድልን ሰጠው”
ይህ የዞባ ንጉስ ነበር፡፡ ስሙን በ1 ዜና 18:3 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
“የአድርአዛር ባሮች የሚሸከሙት”
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“ከፍተኛ መጠን ያለው ናሀስ”
ጸሀፊው ይህ ነሀስ በቀጣይ ጊዜ ምን እንደሆነ ለማሳየት የዳራ መረጀ ይጭምራል፡፡ (የዳራ መረጃ ፡ይመልከቱ)
ይህ 5 ሜትር ርዝማመት ያለው ትልቅ የነሀስ ሳሀን ሲሆን በቤተ መቅደሱ ለስርአቶች መታጠቢያነት ይቀመጥ ነበር፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“በጦርነት ውስጥ መሆን”
“እንዚህ እቃዎች ያህዌን ለማምለክ ብቻ እንዲያገለግሉ ወሰነ”ከአሕዛብ ሁሉ … ወሰደ
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“18,000 ኤዲማውያን” (ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
ይህ በኤዶምና ይሁዳ መካከል ለጦርነት ያገለግል የነበረ ሸለቆ ስያሜ ነው፡፡
“በእስራኤላውያን ሁሉ ላይ”
ረኪክ የሆኑት “ፍትህ” እና “ጽድቅ” የሆኑት ስሞች እንደቅጽል መጸርጎም ይችላሉ፡፡ አት: “ለሕዝቡ ሁሉ ፍትህ እና ትክክል የሆነውን አደረገ” (ረኪክ ስሞች: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
የወሳኝ ኩነቶችን ዝርዝር የሚፅፍ ሰው
ይህ የፊደል አንዳንድ ቅጂዎች የሚከተሉትን ‹አቢሜሌክ› መታረሙን ይወክላል፡፡ የታረመው ፊደል ይህን ቁጥር 2 ሳሙኤል 8:17 እንዲስማማ ያደርገዋል፡፡
አንዳንድ ቅጂዎች ይህን አኪጦብ እና አቤሜሌክ ሊቀ ካህናት ነበሩ በማለት ያስተካክሉታል፡፡
እነዚህ የሌላ የሕዝቦች ስም ሲሆን የዳዊት ጠባቂዎች ሆነዋል፡፡
ይህ ሐረግ የታሪኩ አዲስ ክፍል መጀመሩን ለመጠቆም ያገለግላል ፡፡ ቋንቋዎ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ይችላሉ ፡፡
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ደግነት የሚለው የረቂቅ ስም እንደ ድርጊት ሊገለጽ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እኔ ደግ እሆናለሁ… ደግ ነበርኩ” (የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
የሚያጽናኑህ ሰዎች ስለላከ ዳዊት አባትህን የሚያከብር ይመስልሃል? ልዑላኑ ይህንን ጥያቄ የጠየቁት ንጉሡን ከዳዊት ጋር ለማጋጨት ፈልገው ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: “ዳዊት የሚያጽናኑህ ሰዎች ስለላከ አባትህን የሚያከብር አይምሰልህ።” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ) አገልጋዮቹ ወደ አንተ የመጡጥ ምድሪቱን ሊሰልሏት እና ሊያጠፏት አይደለምን? ልዑላኑ ይህንን ጥያቄ የጠየቁት ንጉሡን ከዳዊት ጋር ለማጋጨት ፈልገው ነው፡፡ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “በእርግጥ አገልጋዮቹ ምድሪቱን ያጠፉአት ዘንድ ለመመርመር ወደ አንተ ይመጣሉ።” (አወያይ ጥያቄን ፡ተመልከት)
ሃኖን በግሉ ይህንን አላደረገም ፣ ነገር ግን ሐኖን የእርሱ ሰዎች እንዲያደርጉት አዘዘ ፡፡ ኣት: - “ስለሆነም የሐኖን ሰዎች ያዙአቸው” (የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)
ልብሳቸውን”
ከእነርሱ ጋር ለመገናኘት ልኮ ነበር “ዳዊት እነርሱን ለማበረታታት ጥቂት መልእክተኞችን ላከ”
በዚህ ዘይቤ ውስጥ ሃፍረት በከፍተኛ ሁኔታ እንደጎዳቸው ለማሳየት እፍረታቸው ጥልቅ ነበር ተብሎ ተገልጾአል ፡፡ ኣት: - “በጣም አፈሩ” (ፈሊጥን፡ ይመልከቱ)
ይህ ዳዊትን ያመለክታል ፡፡
“ከዚያም ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ”
“ተጠሉ” የሚለው ቃል መጥፎ ሽታን ያመለክታል። ይህ አሞናውያን የተጠሉ እና የማይፈለጉ እንደሆኑ ይገልፃል ፡፡ ኣት: - “ለዳዊት አመጸኞች እንደ ሆኑ ተገነዘቡ” ወይም “ዳዊትን እንዳስቆጣው ተገነዘቡ” (ዘይቤ፡ ይመልከቱ)
“1,000 መክሊት… 32,000 መክሊት” (ቁጥሮችን ፡ ይመልከቱ)
በግምት 33 ኪሎግራም (የመጽሐፍ ቅዱስ ገንዘብን ፡ይመልከቱ)
የከተሞች ስሞች እነዚህ ናቸው። (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ፡ ይመልከቱ)
አሞናውያን አንድ ሺህ መክሊቱን በሙሉ ለማዓካ ንጉሥ ይክፈሉ ወይም የተወሰነውን ብቻ ከፍለው ቀሪዎቹን ሰረገሎችና ፈረሰኞች ለሚልኩ ሌሎች ከተሞች የሰጡት ግልፅ አይደለም ፡፡
አሞናውያን ለጦርነት እየወጡ እንደነበሩ ሰማ ”
“ከእነርሱ ጋር ሊዋጉ”
ይህ የአሞናውያንን ዋና ከተማ በር ያመለክታል፡፡
ይህ አሞናውያን እስራኤልን ለመውጋት እንዲረዱአቸው የቀጠሯቸውን የሶርያን ነገሥታት ይመለከታል፡፡
ከከተማይቱ ውጭ ከዐሞን ልጆች የተለየ
“የጠላት ወታደሮች ለውጊያ ተሰለፉ… ወታደሮቹን ለጦርነት በሰልፍ አደራጁ”
ይህ የኢዮአብ ወንድም ስም ነው። ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ :ይመልከቱ)
“ደፋር ሁን… ደፋር ሁን”
“ለሕዝባችንና ለአምላካችን ከተሞች” ወይም “ሕዝባችንን እና የአምላካችንን ከተሞች ለመጠበቅ”
እዚህ ማየት ፍርድን ወይም ምዘናን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “እርሱ ጥሩ እንደሆነ የሚቆጥረው” (ዘይቤያዊን ፡ ይመልከቱ)
“ወደ ጦር ግንባር ገቡ” ወይም “በጦርነቱ ወደ ጠላት ወታደሮች ቀረቡ”
ኢዮአብና ወታደሮቹ በከተሞቻቸው ላይ አሞናውያንን ማጥቃታቸውን አላቋረጡም ፡፡ አሞናውያን ወደ ከተማቸው ሲገቡ ውጊያው ተጠናቀቀ እስራኤላዊያንም ወደ አገራቸው ተመለሱ ፡፡
በ 1ኛ ዜና 19 ፡15 ላይ ከኢዮአብ ሸሽተው የመጡ ሶርያውያን በሌሎች ሶርያውያን ተጠናክረው እስራኤልን እንደገና እንደወጉ ቁጥር 16-19 ይናገራል ፡፡
ሶርያውያኑ የተገነዘቡት እንዳዩት ይነገራል። አት: - “ሶርያውያን ተረድተው ነበር” (የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)
“ተጨማሪ ወታደሮችን ጠይቀዋል”
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: የዳዊት መልእክተኞች ብዙ የሶርያ ሠራዊት እየመጣ መሆኑን በነገሩት ጊዜ ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ዳዊት እነዚህን ነገሮች ብቻውን አላደረገም። የእርሱም ሆነ የአገሬው ሰዎች ረድተውታል። ኣት: “ዳዊትና አገልጋዮቹ ተሰበሰቡ… ዳዊትና አገልጋዮቹም አደራጁ” (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን፡ ይመልከቱ)
ይህ አጠቃላይ ነው ፡፡ የእስራኤል ህዝብ በሙሉ ወደ ውጊያው አልመጡም ፡፡ ኣት: - “እጅግ ብዙ ቁጥር ያላቸው እስራኤላውያን” (ግነትን እና አጠቃላይን ፡ ይመልከቱ)
“አደራጀ”
እዚህ “እርሱ” የሚለው ቃል ከዳዊት በተጨማሪ የዳዊትን ወታደሮች ያመለከታል ፡፡ ኣት: - “ሶርያውያን ዳዊትንና ወታደሮቹን ተዋጉ” ( ሁሉን በአንዱ መወከልን ፡ ይመልከቱ)
”7,000… 40,000” ተገደሉ (ቁጥሮች ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እስራኤል ድል አደረጓቸው” (ገቢራዊን ወይም ተቢሮአዊን ፡ ይመልከቱ)
ከዳዊት ጋር የሰላም ስምምነትን በማድረጉ እስራኤልን ያገለግሉ ነበር ፡፡
ይህ ሐረግ የታሪኩ አዲስ ክፍል መጀመር ለመጠቆም እዚህ ያገለግላል ፡፡ ቋንቋዎ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ይችላሉ ፡፡ ነገሥታት በተለምዶ ወደ ጦርነት የሚሄዱበት ጊዜ ነው፡፡ ይህ ከደራሲው የተሰጠ የመነሻ መረጃ ነው ፡፡ በቀዝቃዛው ክረምት ጦርነቶችን መድረግ ከባድ ነበረ ፣ ስለሆነም ነገሥታት በተለምዶ ጠላቶቻቸውን ለማጥቃት የፀደይ ወቅትን ይጠብቁ ነበር ፡፡ (ዳራዊ መረጃን :ይመልከቱ)
ነገሥታት በተለምዶ ወደ ጦርነት ይሄዳሉ… ኢዮአብም ሠራዊቱን ወደ ጦር ግንባሩ ይመራ ነበር እዚህ “ነገሥታት” ማለት ነገሥታቶቻ ሰራዊታቸውን ወደ ጦርነት ላኩ ማለት ነው ፡፡ ኢዮአብ የዳዊት ሠራዊት አለቃ ነበር። ኣት: “ነገሥታት በመደበኛነት ሠራዊታቸውን ወደ ጦርነት ይልካሉ… ኢዮአብ የዳዊትን ሰራዊት ወደ ጦርነት ይመራ ነበር” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“ምድሪቱን አጥፍተዋታል።” ይህ የሚያመለክተው ጠላቶቻቸው ምግብ የሚያበቅሉበትን ምድር የሚያጠፋበት ወቅት ነው ፡፡
“እርሱ” ወታደሮችንና ኢዮአብንም ያመለክታል ፡፡ ኣት: “ኢዮዓብና ወታደሮቹ በራባት ዙሪያ ሆኑ” (የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)
33 ኪሎግራም ገደማ (ስለመጽሐፍ ቅዱስን ገንዘብ ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ዳዊት ዘውዱን በራሱ ላይ አደረገ ወይም 2) የዳዊት ሰዎች ዘውዱን በራሱ ላይ አደረጉ ፡፡ ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ “እርሱ” ሁለት አጋጣሚዎች ዳዊትን ያመለክታሉ ፣ ደግሞም ዳዊት እነዚህን ነገሮች እንዲያደርግ የረዱትን የዳዊትን ወታደሮች ያመለክታሉ ፡፡ (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ ይመልከቱ) ዘረፋ በጦርነት ውስጥ የተወሰዱ ውድ ዕቃዎች
እነዚህ ውሎች የተሸነፉ ሰዎች እንዲሠሩ የተገደዱትን የጉልበት ሥራን ይገልፃሉ ፡፡
ሰዎቹ የሚናገሩት በከተማቸው ነው ፡፡ ኣት: “ዳዊት የከተሞቹን ሕዝብ ሁሉ ይፈልጋል” (አንቶኒን ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ የታሪኩን አዲስ ክፍል ጅምር ለመጠቆም እዚህ ያገለገለ ነው ፡፡ ቋንቋዎ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ ለመጠቀም ሊጠቀሙበት ይችላሉ ፡፡
“እስራኤላውያን ፍልስጥኤማውያንን በጌዜር ተዋጉ”
የከተሞች ስሞች እነዚህ ናቸው። (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ፡ ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ፡ ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ቡድኖች ስሞች ናቸው ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ፍልስጥኤማውያንን አዋረዱ” (ገባሪ ወይም ተገባሪ፡ ተመልከት)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። አት: - “እስራኤላውያን ፍልስጥኤማውያንን ድል ማድረግ ችለዋል” ወይም “ፍልስጥኤማውያን በእስራኤላውያን ቁጥጥር ሥር ወድቀዋል”
ረዥም እና ቀጭን ምሰሶ።
የሹራብ ክር በዙሪያቸው ስለሚተሳሰሩ የሽመና ሞገድ ገመድ የሚዘረጋበት በጣም ትልቅ እንጨት ነበር። ይህ ማለት የሌህሚ ጦር ጦር በጣም ትልቅ ነበር ማለት ነው።
ይህ ሐረግ የታሪኩ አዲስ ክፍል መጀመሩን ለመጠቆም እዚህ ያገለግላል ፡፡ ቋንቋዎ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ ሊጠቀሙበት ይችላሉ ፡፡
ይህ ስም በጣም ረዥም እና ጠንካራ ለሆኑ ሰዎች የተሰጠ ስም ነው ፡፡ ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡
እዚህ “እነዚህ” በ 1 ኛ ዜና 20 ፡4 ውስጥ ሲፋይን ፣ በ 1ኛ ዜና ምዕራፍ 20 ፡ 5 ውስጥ ለሕሚን እና በቁጥር 6 ውስጥ ግዙፍ የሆነውን ያመለክታሉ ፡፡
ዳዊትና ወታደሮቹ ሰይፍ በሚይዙበት የሰውነት ክፍሎቻቸው ተጠቅሰዋል ፡፡ ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “ዳዊትና ወታደሮቹ የራፋይም ዘሮችን ገደሉ” (አንዱን በሁሉ ወይም ሁሉን በአንዱ መወከልን እና ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ ይመልከቱ)
“ባላጋራ” ለሚለው ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞችን 1) ይህ የሚያመለክተው ለእስራኤል ችግር ለማምጣት የወሰነውን ሰይጣንን ነው ወይም 2) ይህ እስራኤልን ማስፈራራት የጀመረው የጠላት ጦር ነው ፡፡
ዳዊትን አሳተው፣ ቋንቋዎ አንድን ሰው በማስቆጣት ስህተት እንደሆነ የሚያውቀውን ነገር እንዲያደርግ በማድረግ ማሳሳትን የሚገልጽ ነገር ካለ ፣ እዚህ ሊጠቀሙበት ይችላሉ።
ከ 1ኛ ዜና 21፡ 5 በግልጽ ማየት እንደሚቻለው ዳዊት ውጊያ የሚችሉትን ሰዎች ለመቁጠር ፈልጎ ነበር ፡፡
እስራኤላውያን እነዚህን ሁለት ከተሞች እንደ ብዙ ደቡባዊ እና ሰሜናዊ ከተሞች አድርገው ይመለከቱ ነበር። ዳዊት እነዚህን ከተሞች እስራኤልን በሙሉ ለማመልከት ይጠቀምባቸዋል ፡፡ (ሜሪዝምን : ይመልከቱ)
ኢዮአብ ሠራዊቱ መቶ እጥፍ እንዲሆንለት እናየበለጠ ኃያል እንዲሆኑ እንደሚመኝ በመናገር ገለጸ፡፡ (ግነት እና ማጠቃለል ፡ ይመልከቱ)
ኢዮብ የሕዝብ ቆጠራው ሃሳብ መልካም እንዳልሆነ ለዳዊት ለመግለጽ እነዚህን ሦስት አወያይ ጥያቄዎችን ተጠቅሟል ፡፡ ዳዊት እግዚአብሔርን ከመታመን ይልቅ በሠራዊቱ መጠን የሚታመን ይመስላል እናም እስራኤልን ኃጢአተኛ ያደረገ ይመስላል ፡፡ እነዚህ አወያይ ጥያቄዎች እንደ መግለጫዎች ሊተረጎሙ ይችላሉ። ኣት: ግን ጌታዬ ፣ ቀድሞ ሁሉም ያገልግሉሃል ፡፡ ጌታዬ ይህን መጠየቅ የለበትም ፡፡ ወታደራዊ ኃይልዎን ብቻ በመተማመን በእስራኤል ሕዝብ ላይ ጥፋት ያመጣሉ ፡፡” (አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
“ይህ” የሚለው ቃል የዳዊትን የእስራኤልን ወንዶችን ለመቁጠር ያቀደውን ዕቅድ ያመለክታል ፡፡
“የኢዮአብ ተቃውሞ ቢኖርም የንጉሡ ትእዛዝ አሸነፈ”
በ 1 ኛ ዜና ምዕራፍ 21 ፡2 ውስጥ ኢዮአብ የእስራኤልን ህዝብ ለመቁጠር እንደሄደ ከዳዊት ትእዛዝ ተረድቷል ፡፡ ይህ በግልጽ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “ኢዮአብም ሕዝቡን ለመቁጠር ወደ እስራኤል ሁሉ ሄደ” (የሚጠበቅ ዕውቀት እና ያልተገለጸ መረጃን፡ ይመልከቱ)
“አንድ ሚሊዮን አንድ መቶ ሺህ ወንዶች” (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
የእስራኤል ወታደሮች ሰይፉን በመምዘዝ ተግባር ተገልጾአል ፡፡ ኣት: - “ወታደር ሆነው ያገለግሉ የነበሩ ወንዶች” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“አራት መቶ ሰባ ሺህ ወታደሮች” (ቁጥሮችን፡ይመልከቱ)
ሌዋውያኑ አምልኮ መምራት ነበረባቸው እንጂ መዋጋት አይደለም ፡፡ ኢዮአብ ቢንያምን ለምን እንዳልቆጠረው ግልፅ አይደለም ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርጽ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “ነገር ግን ኢዮአብ የሌዊና የቢንያም ነገድ ሰዎችን አልቆጠረም” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ኢዮአብ ዳዊት ባዘዘው ነገር ተበሳጭቶ ነበር” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ ይመልከቱ)
እዚህ “ይህ እርምጃ” የሚለው ኃረግ ውግያ የሚችሉትን የእስራኤል ወንዶች ሁሉ ለመቁጠር ያለመውን የዳዊትን ዕቅድ ያመለክታል ፡፡
የዚህ ጥቃት ባህሪ ግልፅ አይደለም ፡፡ ዳዊትን ሕዝቡን በመቁጠር እግዚአብሔር በእርሱ ላይ እንደተቆጣ ማሳወቁ በቂ ነበር ፡፡
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ ይቅርታ እዚህ ላይ የተጠቀሰው ጥፋተኝነትን ማስወገድ ተብሎ ነው ፡፡ ኣት: - “ይቅር በሉኝ” (ፈሊጥን፡ ይመልከቱ)
ዳዊት ራሱን የእግዚአብሔር አገልጋይ ሲል ገልጾአል ፡፡ ኣት: - “በደሌ” ( አንደኛ ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ ሰብዓዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ጎራዴዎቻቸው” በጦርነት ውስጥ ሞትን ያመለክታሉ ፡፡ ኣት: - “በጦርነት በእነርሱ መገደላቸው” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ መቅሰፍቱ “ሰይፍ” ተብሎ ተገልጾአል ምክንያቱም “ሰይፉ” የሞት መግለጫ ስለሆነ ነው። ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ )
“በሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች የሚኖሩትን ሰዎች መግደል”
የላከው ጌታ እግዚአብሔር ነው ፡፡ ይህ በግልጽ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “ወደ ላከኝ ወደ ጌታዬ እወስዳለሁ” (የተገመተ ዕውቀት እና ጥልቅ መረጃን ፡ ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” የሚለው እስራኤልን የሚጎዳ ወይም የሚቀጣ ኃይልን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “በሰዎች ከመቀጣት ይልቅ እግዚአብሔር ይቅጣኝ” ( የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)
በመቅሰፍቱ የሚሞቱት የእስራኤል ሕዝብ ናቸው ፣ ነገር ግን ዳዊት እርሱ ራሱ እንደሚገደልና ፍርዱን እንደሚቀበል ገልጾአል፡፡
እዚህ “ሰው” የሚለው ቃል “ሰዎች” የሚለውን አጠቃላይ ስም ለመግለጽ ጥቅም ላይ ውሏል።
“እግዚአብሔር እጅግ መሐሪ ነው”
እዚህ እስራኤል የሚለው የባህሪ ስም ሲሆን የእስራኤል ሕዝብን ይወክላል፡፡ ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“70,000 ሰዎች ሞቱ” (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “አእምሮ” የሚለው ቃል የእርሱን ውሳኔ ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ኢየሩሳሌምን ላለማጥፋት ወስኗል” ( የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)
ይህ ቃል አጋኖ “በቂ ሰዎችን ገድሏል!” ማለት ነው ( ታአምራዊን ፡ ይመልከቱ)
ይህ አንድ ነገር መሥራትን ማቆም ማለት ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “የኢየሩሳሌምን ሰዎች አትግደል” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ )
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ : ይመልከቱ)
ይህ መላዕኩ በምድር ላይ ባሉት ሰዎች ላይ ለመፍረድ ከሰማይ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተላከ መሆኑን የሚያመለክት ምሳሌያዊ ቋንቋ ነው ፡፡ ( የምልክት ቋንቋን ፡ይመልከቱ)
በእጁ ሰይፍ የያዘው መልአክ ኢየሩሳሌምን ለማጥቃት ዝግጁ መሆኑን የሚያሳይ ምሳሌያዊ ተግባር ነው ፡፡ ፍርዱ ህመም ስለነበረ ይህ ምሳሌያዊ ነው ፡፡ ኣት: - “ኢየሩሳሌምን ለማጥቃት ሰይፍ በእጁ ይዞ እንደተዘጋጀ ተገልጾአል ” ( ምሳሌያዊ ድርጊትን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ድርጊቶች የንስሐ ምልክት ነበሩ ፡፡ ( ምሳሌያዊ ድርጊትን ፡ይመልከቱ)
ዳዊት ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ሕዝቡን በመቁጠር ጥፋት የፈጸመው እርሱ እንደሆነ ለማጉላት ነው ፡፡ ኣት: - “ሠራዊቱ እንዲቆጠር ያዘዝኩት እኔ ነኝ።” (አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
ዳዊት የእስራኤልን ህዝብ በመሪዎቻቸው ላይ እምነት በመጣል እና በመከተል በሚታወቁት በበጎች መስሏቸዋል፡፡ (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ )
ዳዊት ይህንን ጥያቄ እግዚአብሔር ሰዎችን እንዳይቀጣ እግዚአብሔርን ይጠይቃል ፡፡ ይህ የአጻጻፍ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ አት: - “እነሱ በትክክል ቅጣት የሚገባውን ነገር አላደረጉም ፡፡” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” የሚለው የእግዚአብሔርን ቅጣት ይወክላል ፡፡ ኣት: - “እኔን እና ቤተሰቤን ቅጣ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ የከፍታ ማመሳከሪያ ነው። ለወደፊት የቤተመቅደሱ ስፍራ የሆነው ይህ አውድማ በኢየሩሳሌም ውስጥ ከፍ ያለ ቦታ ነበር ፡፡
በ 1 ኛ ዜና ምዕራፍ 21፡15 ውስጥ የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደተረጉሙት ይመልከቱ ፡፡
“በእግዚአብሔር ስም” መናገር ማለት ከኃይሉና ከስልጣኑ ወይም እንደ ተወካይ መናገር ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “ጋድ በእግዚአብሔር ፈንታ እንደሚናገር ዳዊትም እንዲናገር አዘዘው” ( የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)
እነርሱ መልአኩን ፈሩ ፡፡ ይህ የበለጠ ግልጽ ሊደረግ ይችላል። ኣት: “መላእክትን ስለ ፈሩ ተደበቁ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ ኦርናን በዳዊት ፊት እንደሰገደ ይገልጻል ፡፡ በአንድ ሰው ፊት መስገድ ትሕትናን እና አክብሮትን መግለጫ መንገድ ነው። በጣም ዝቅ ማለጥ የበለጠ ትህትናን እና አክብሮትን ያሳያል። ኣት: - “መሬት ላይ እጅግ ዝቅ አለ” ( ምሳሌያዊ ድርጊትን ፡ ይመልከቱ)
“ይህ አውድማ የሚያወጣውን ሙሉ ዋጋ እከፍላለሁ”
ይህ የሚያመለክተው ዳዊት ለመሬቱ ምንም ክፍያ ሳይፈጽም መሬቱን መውሰድ እንደሚችል ነው ፡፡ ኣት: - “እንደ ስጦታ ውሰዱት” ( የሚጠበቅ ዕውቀት እና ያልተገለጸን መረጃ ፡ይመልከቱ)
የዳዊት ግንዛቤ እንደ እይታ ተገልጾአል ፡፡ ኣት: - “ለማድረግ የፈለግከውን ሁሉ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ) ተመልከት
እነዚህ ከእንጨት የተሠሩ ዓለቶች ወይም ከእንጨት የተሠሩ የብረት መከለያዎች ሲሆኑ እህልን ከገለበው ለመለየት በእህል አውድማው ላይ በበሬዎች የሚጎተቱ መውቂያዎች ናቸው። ( የማይታወቁትን መተርጎምን ፡ይመልከቱ)
ይህንን በ 1 ኛ ዜና መዋዕል 21 ፡ 22 ውስጥ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ ፡፡
“600 ሰቅል ወርቅ” (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ከ 11 ግራም ጋር እኩል የሆነ የክብደት መለኪያ (የመጽሐፍ ቅዱስን ገንዘብ ፡ይመልከቱ)
“አውድማውን ለመግዛት”
“ እግዚአብሔር እንዲረዳው ጸለየ”
ዳዊት የሚቃጠለውን መሥዋዕት በሚያቀርብበት ቦታ ከሰማይ ወደ እርሱ እሳት በመላክ መልስ የሰጠው ”
ሰይፉን ወደ ሰገባው ውስጥ ያስገባው መልአክ ሰዎችን መግደል እንደማይቀጥል የሚያሳይ ምሳሌያዊ ተግባር ነው ፡፡ ኣት: - መልአኩ ሕዝቡን መግደል እንደሚያቆም ለማሳየት ሰይፉን በሰገባው ውስጥ አደረገው ”( ምሳሌያዊ ድርጊትን ፡ይመልከቱ)
ለጎራዴ ወይም ቢላ መሸፈኛ
በ 1 ኛ ዜና ምዕራፍ 21 ቁጥር 15 እንደ ሆነ ስሙን ተርጉም ፡፡
ከቁጥር 29 - 30 ያሉት በመገናኛው ድንኳን ውስጥ በመሠዊያው ላይ ዳዊት ይህን መሥዋዕት ያቀረበው ለምን እንደሆነ የሚያስረዳ ዳራዊ መረጃ ነው ፡፡ ( ዳራዊ መረጃን ፡ይመልከቱ )
“ምን ማድረግ እንዳለበት እንዲነግረው እግዚአብሔርን መጠየቅ”
እዚህ “ሰይፍ” በእግዚአብሔርን መልአክ መገደልን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “በእግዚአብሔር መልአክ እንዳይገደል ፈሩ” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“ቦታው ይህ አውድማ ነው ”
ግንበኞች የግንብ ግድግዳዎችን እና ሕንጻዎችን ለመሥራት እንዲጠቀሙባቸው ትላልቅ ድንጋዮችን ሰብስበው በትክክለኛው መጠን በመጥረብ የሚያዘጋጁ ሰዎች ናቸው፡፡
ሁለት ነገሮችን የሚያገናኙ ዕቃዎች ፡፡ “ክላች” ወይም “ማጠፊያዎች”
ይህ እጅግ ብዙ ነሐስ እንደነበር የሚያሳይ ግነት ነው ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ማንም ሰው ሊመዝነው የማይችል እጅግ ብዙ ናስ” (ገቢራዊን ወይም ተቢሮአዊን እና ግነትን እና አጠቃላይን ፡ ይመልከቱ)
ብዛት ያላቸው የሊባኖስ ዝግባዎች መኖራቸውን የሚያሳይ ግነት ነው፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ማንም ሊቆጥራቸው የማይችሉት በርካታ የዝግባ ዛፎች” (ገቢራዊን ወይም ተቢሮአዊን እና ግነትን እና አጠቃላይን ፡ ይመልከቱ)
ይህ ብዙ እንጨት ማን እንደሰጠ ለማብራራት የሚረዳ ዳራዊ መረጃ ነው ፡፡ ( ዳራዊ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እርሱ ለእግዚአብሔር የሚሠራው ቤት” ( ገቢራዊን ወይም ተቢሮአዊን ፡ ይመልከቱ)
እዚህ “አገሮች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በዚያ ይኖሩ የነበሩትን ሰዎች ነው ፡፡ ኣት: - “ስለዚህ በየትኛውም ሌላ አገር ያሉ ሰዎች ስለዚህ ጉዳይ እንዲያውቁና የከበረ እንደሆነ እንዲገነዘቡ” (የባህሪ ስምን፡ ይመልከቱ)
“ለመገንባት ተዘጋጁ”
“ዳዊት ጠራ”
አንባቢዎች ዳዊት ሥራውን ሠራተኞቹ እንዲሠራ አስቦ መሆኑን ሊገነዘቡት ይገባል ፡፡ ኣት: - “ለእግዚአብሔር ቤት እንዲያሠራ አዘዘው… እኔ ራሴ የቤቱን ግንባታ በበላይነት የመቆጣጠር እቅዴ” ( የባህሪ ስምን፡ ይመልከቱ)
“ዓላማዬ”
“ራሴ” የሚለው አጸፋዊ የሚያመለክተው ዳዊት በመጀመሪያ ቤተመቅደሱን ለመገንባት አቅዶ እንደነበረበ ነው ፡፡ ኣት: - “ቤተ መቅደሱን የምሠራው እኔ እሆን ነበር” (አጸፋዊ ተውላጠ ስምን ፡ ይመልከቱ)
እዚህ “ስም”የሚለው የእግዚአብሔርን ክብር ይወክላል ፡፡ ኣት: “አምላኬ እግዚአብሔርን ያከብሩ ዘንድ” (የባህሪ ስምን፡ ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የሰዎች ግድያ ደማቸውን ማፍሰስ እንደሆነ ተገልጾአል ፣ህይወታቸውን የሚወክለው “ደማቸው”ነው ፡፡ ኣት: “ብዙ ሰዎችን ገድሏል” (የባህሪ ስምን፡ ይመልከቱ)
እዚህ “ስም” የሚለው የእግዚአብሔርን ክብር ይወክላል ፡፡ ኣት: - “እኔን ለማክበር” (የባህሪ ስምን፡ ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ዐይን” የሚያመለክተው እግዚአብሔር ያየውን ነው ፡፡ ኣት: - “በምድር ላይ ብዙ ደም እንዳፈሰስክ አየሁ” (የባህሪ ስምን፡ ይመልከቱ)
ዳዊት ጌታ እግዚአብሔር የነገረውን ለሰሎሞን መንገር ቀጠለ።
“ከሰው ሁሉ ጋር በሰላም ኑሩ”
“በእርሱና በጠላቶቹ ሁሉ መካከል ሰላም ይኑር”
ይህ ማለት በእስራኤል ዙሪያ በሚገኙ ሁሉም ስፍራዎች ማለት ነው ፡፡
“ሰሎሞን” የሚለው ስም “ሰላም” የሚለውን የዕብራይስጥ ቃል ይመስላል ፡፡ ይህ የበለጠ ግልፅ ሊደረግ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ስሙ ሰሎሞን ይሆናል ፣ ይህም ሰላም የሚለውን ቃል ይመስላል” ( የሚጠበቅ ዕውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ ይመልከቱ)
“እሱ በሚገዛበት ጊዜ”
እዚህ “ስም” ክብርን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “ለክብሬ የሚሆን ቤተ መቅደስ” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሰሎሞንን እንደ ልጁ አድርጎ ይመለከተዋል ፡፡ (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ )
እዚህ “ዙፋን” የሚለው ቃል ንጉሥ ሆኖ የመግዛትን ስልጣን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “ዘሩ በእስራኤል ላይ ለዘልዓለም እንዲገዛ አደርጋለሁ” (የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)
ዳዊት ሰሎሞንን መናገሩን ቀጠለ።
ዳዊት ሊናገር ያሰበውን አንድ ጠቃሚ ነገር ለማስተዋወቅ ይህንን ቃል ይጠቀማል ፡፡
ሰሎሞን ህንፃውን በግሉ አይሠራውም ፣ ግን ሌሎች እንዲሠሩ ይመራል ፡፡ ኣት: - “አንተ ሰዎች እንዲገነቡ እዘዝ” (የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)
“የእስራኤል ንጉሥ በሚያደርግህ ጊዜ”
ሰሎሞን መፍራት እንደሌለበት ለማጉላት እነዚህ ሁለት ተመሳሳይ መልእክት የሚያስተላልፉ ዓረፍተ ነገሮች ተጽፈዋል ፣ (ትይዩአዊን ፡ይመልከቱ )
ዳዊት ለሰሎሞን መናገሩን ቀጠለ።
“አሁን ፣ ተመልከት” የሚሉት ቃላት ዳዊት አንድ አስፈላጊ ነገር ሊናገር እንደሆነ የሚጠቁም ነው ፡፡ ኣት: - “አዳምጡ! በጥሩ ሁኔታ ”
“ለማዘጋጀት ጠንክሬ ሠርቻለሁ”
“አንድ መቶ ሺህ መክሊት” (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ወደ 33 ኪሎግራም (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ገንዘብን ፡ይመልከቱ )
“1,000,000” (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
“ይህን መጠን መጨመር ይኖርብሃል”
ዳዊት ለሰሎሞን መናገሩን ቀጠለ።
እነዚህ በድንጋይ እና በህንፃዎች ውስጥ ለሚገነቡ ግንበኞች ድንጋይ የሚቆርጡ እና የሚያዘጋጁ ሰራተኞች ናቸው ፡፡
የእንጨት ሥራ የሚሰሩ ሰዎች
እዚህ “ቁጥር ሥፍር የሌላቸው” የሚለው ቁጥራቸው እጅግ ብዙ እንደነበሩ ለማጉላት ተጋኖ የተጻፈ ነው ፡፡ ኣት: - “እጅግ ብዙ ጥሩ ችሎታ ያላቸው የእጅ ጥበብ ባለሙያ እጅግ በጣም ብዙ” ( ግነትን እና አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ እግዚአብሔር ሰሎሞንን በፕሮጀክቱ ውስጥ ስኬታማ እንዲሆን እንደሚያግዘው የሚገልጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው ፡፡ (ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ እስራኤል እንድትበለጽግ እግዚአብሔር እንደሚረዳት የሚያሳይ አገላለፅ ነው ፡፡ (ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
በ 1ኛ ዜና 22፡ 18-19 ውስጥ እነዚህ ስሞች በብዙ ቁጥር ተገልጸዋል ፡፡ (የእርሶን ቅርጽ ፡ይመልከቱ)
“በእስራኤል ዙሪያ የሚኖሩ አገራት ሁሉ ከአንተ ጋር በሰላም እንዲኖሩ አድርገሃቸዋል”
እዚህ “እጅ” ጠላቶቹን የሚያሸንፍበትን ኃይል ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “በአካባቢያችን በሚኖሩ ሁሉ ላይ ሥልጣን ሰጠኝ” (የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ “ሌሎች ሕዝቦች ከእንግዲህ በእግዚአብሔር እና በሕዝቡ ላይ ጥቃት አያደርሱም” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ቃል ዳዊት ቀጥሎ ሊናገር ያለውን አስፈላጊ ነገር ያስተዋውቃል ፡፡
እግዚአብሔርን መፈለግ ሁለቱንም ይወክላል 1) የእግዚአብሔርን እርዳታ መጠየቅ ወይም 2) ስለ እግዚአብሔር ማሰብ እና እርሱን መታዘዝ ፡፡ (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“ልብ” እና “ነፍስ” መላውን ሰው ያመለክታሉ ፡፡ ኣት: - “በሙሉ ሰውነትህ ” (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ሰሎሞን ሥራውን በግሉ እንደማይሠራው የታወቀ ነው፡፡ ግን ሌሎች እንዲሠሩት ያዛቸዋል ፡፡ ኣት: - “ ተነሳና እየመራህ ሠራተኞቹ ቅዱሱን ስፍራ እንዲገነቡ አድርግ ” ( ዘይቤዊን ፡ይመልከቱ)
“ስም” ክብርን ያመለክታል ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “እግዚአብሔርን ለማክበር ቤተ መቅደስ ትሠራለህ” ( የባህሪ ስምን እና ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ዳዊት ሰሎሞን እንደ ተተኪ ሌዋውያንን እና ካህናትን እና የቤተመቅደስ አገልጋዮችን እንዲያደራጅ ሾመው።
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ አንዳንድ የዳዊት ሰዎች 30 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆናቸውን ሌዋውያንን ይቆጥሩ ነበር” (ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“ከእነርሱ 38,000 ነበሩ” (ቁጥሮችን ፡ተመልከት)
ከእነዚህ ሌዋውያን ውስጥ 24,000” (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
“6,000 ሌዋውያን” (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ሌዋውያን የሕግ ክርክሮዎችን ያዳምጡ እንዲሁም በሙሴ ሕግ መሠረት ፍትሕን ያሰፍኑ ነበር።
“4,000 ሌዋውያን” ( ቁጥሮችን ፡ ይመልከቱ)
እነዚህ ሌዋውያን በቤተመቅደሱ መግቢያ ላይ ጥበቃ ያደርጉ ነበር ስለሆነም የረከሰ የሆነ ማንኛውም ሰው አይገባም ፡፡
“እንደየዘሮቻቸው ፣ተመሥርቶ”
እነዚህ የሌዊ ልጆች ስሞች ናቸው። (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
በየወገናቸው የሌዋውያን ዝርዝር ይህ ነው። ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ )
የሌዋውያን በየወገናቸው የሌዋውያን ዝርዝሮችን ይቀጥላል። ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ )
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ስለሆነም ዳዊት እንደ አንድ ጎሳ አድርጎ ይቆጥራቸዋል” ( ገቢራዊን እና ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
የሌዋውያን ዝርዝሮችን በየወገናቸው ይቀጥላል። ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
“ቀአት 4 ወንዶች ልጆች ነበሩት”
ይህ በገቢራ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር እጅግ የተቀደሱ ነገሮችን እንዲቀድስ አሮን መረጠ” ( ገቢራዊን እና ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “በስሙ” የሚለው እንደ እርሱ ተወካይ የመናገርን ስልጣን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “እንደ እግዚአብሔር ወኪል በመሆን ሰዎችን ለዘላለም ይባርክ” ( የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)
የአሮን ወንዶች ልጆች እጅግ አስፈላጊ የሆኑ የሌዋውያን ነገድ ነበሩ ፣ ነገር ግን የሙሴ ልጆችም እንደ ሌዋውያን ተቆጥረዋል ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሕዝቡ የሙሴን ልጆች የሌዊ ነገድ ክፍል እንደሆኑ አድርገው ይመለከቱ ነበር” ( ገቢራዊን እና ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
የሌዋውያን ዝርዝሮችን በየወገናቸው ይቀጥላል። ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
የሌዋውያን ዝርዝሮችን በየወገናቸው ይቀጥላል። ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ሁሉም ወንዶች ልጆች እንደነበሩ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “የበኩር ልጅ… ሁለተኛው ልጅ… ሦስተኛው ልጁ… አራተኛው ልጁ” (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ )
የሌዋውያን ዝርዝሮችን በየወገናቸው ይቀጥላል። ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ኣት: “የዳዊት ሰዎች የቆጠሯቸውና የዘረዘሯቸው እነዚህ የሌዊ ዘሮች እና የአባቶቻቸው ስሞች እነዚህ ነበሩ፡፡ ”( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“ከ 20 ዓመት እና ከዛ በላይ” (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
“ዕረፍትን” የሚለው የሚያመለክተው በአጎራባች አገራት መካከል ያለውን ሰላም ነው ፡፡ በ 1ኛ ዜና 22 ፡9 ውስጥ ያለው ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጉሙት ይመልከቱ ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር በኢየሩሳሌም ለዘላለም ይኖራል ወይም 2) የእግዚአብሔር መቅደስ በኢየሩሳሌም ውስጥ ለዘላለም ይኖራል ፡፡
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “በአገልግሎቱ ላይ የተጠቀሙባቸውን መሣሪያ ሁሉ”
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ለዳዊት የመጨረሻ ትእዛዝ ሰዎቹ ሌዋውያንን እንዲቆጥሩ ነበር” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
በ 1ኛ ዜና 23 ፡24 ውስጥ ይህንን ሐረግ እንዴት እንደተረጉሙት ይመልከቱ ፡፡ (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ስለ “ገጸ ኅብስት” የትርጉም ገጹን ይመልከቱ ፡፡ በ 1 ኛ ዜና መዋዕል 9:32 ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ፡፡
የተፈጨ የእህል ዱቄት
“ሌዋውያኑም እንዲሁ በቤተ መቅደሱ ቆመው ነበር”
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ካህናቱ ለእግዚአብሔር የሚቃጠሉ መባዎችን በሚያቀርቡበት ጊዜ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ ይመልከቱ)
እነዚህ በዓላት እያንዳንዱን የአዲስ ወር መጀመሪያ ያመለክታሉ።
“የተወሰነ ቁጥር ያላቸው ሌዋውያኑ ለእግዚአብሔር መስዋዕት ያቀርቡ ዘንድ በቤተ መቅደስ ውስጥ እንዲገኙ ይመደባሉ”
“ሌዋውያኑ በኃላፊነት ቦታ ላይ ይሠሩ ነበር”
ይህ ምዕራፍ በቀደሙት ምእራፍ ውስጥ ሌዋውያኑ ወደ ተለያዩ የሥራ መደቦች እንዴት እንደ ተሠማሩ ያብራራል ፡፡
በ 1ኛ ዜና መዋዕል 6፡ 3 ውስጥ እንዳለው የእነዚህን ሰዎች ስሞች ይተርጉሙ ፡፡
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
“የአልዓዛር እና የኢታምር ዘሮች በቡድን በቡድን ለካ”
“ዳዊት ፣ ሳዶቅ እና አቢሜሌክ ተከፋፈሉ”
“16 ቡድኖች” (ቁጥሮችን ፡ ይመልከቱ)
“ራሶች” የሚለው በጣም አስፈላጊ ለሆኑ ሰዎች የተሰጠ ስም ነው — የነገዶች መሪዎች ነው ፡፡ አት: - “የየነገዶቹ መሪዎች” (ዘይቤያዊን ፡ ይመልከቱ)
“ከኢታምርም ልጆች እንደ አባቶቻቸው ቤቶች 8 ክፍፍሎች ነበሩ”
ክፍፍሎች ፍትሃዊ እንዲን በዕጣ ተመደቡ ”
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
በ 1ኛ ዜና መዋዕል 15፡ 24 ውስጥ የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
በ 1 ኛ ዜና ምዕራፍ 18፡16 ውስጥ የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ከአልዓዛር ዘሮች አንድ በዕጣ መረጡ ፣ ከዚያ በዕጣ ከኢታምር ዘሮች ይመርጣሉ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ለአልዓዛርና ለኢታምር ዘሮች ይህ አገልግሎት ነው። ( ስሞችን ተራ ቁጥሮችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ለአልዓዛርና ለኢታምር ዘሮች ይህ አገልግሎት ነው። ( ስሞችን ተራ ቁጥሮችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ለአልዓዛርና ለኢታምር ዘሮች ይህ አገልግሎት ነው። ( ስሞችን ተራ ቁጥሮችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “አባታቸው አሮን የሰጣቸውን ሕግጋት እየተከተሉ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ሌሎቹ የሌዊ ልጆች ስሞች ዝርዝር ይጀምራል። ይህ ዝርዝር በ 1ኛ ዜና መዋዕል 24 ፡30 ውስጥ ያበቃል ፡፡ ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
በ 1ኛ ዜና መዋዕል 6 ፡3 ውስጥ የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
በ 1 ኛ ዜና ምዕራፍ 23 ፡16 ውስጥ የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደተረጉሙ ተመልከት ፡፡
በ 1 ኛ ዜና 23 ፡19 ውስጥ እንዳለው የእነዚህን ሰዎች ስሞች ይተርጉሙ ፡፡
“ሁለተኛው ልጅ… ሦስተኛው ልጅ ፣ አራተኛው ልጁ” (ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
በ 1 ኛ ዜና 23 ፡20 እንዳለው የእነዚህን ሰዎች ስሞች ይተርጉሙ ፡፡
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
በ 1 ኛ ዜና 23 ፡21 ውስጥ እንዳለው የእነዚህን ሰዎች ስሞች ይተርጉሙ ፡፡
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ያዝያ ሌላኛው የሜራሪ ልጅ ይመስላል። ቤኖም የያዝያ ልጅ ነው። በቤተሰቦቹ መሪ ስለሆነ ቤኖ ሁለት ጊዜ ተጠቅሷል ፡፡ ሆኖም አንዳንድ መጽሐፍ ቅዱሶች እንደ ትክክለኛ ስሙ ሳይሆን “ቤኖን” “ልጁ” ብለው ተርጉመዋል። እነዚያ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚከተለው ይነበባሉ: - ከወንዶቹም ከያእያ ከልጁ ከያዝያ ከልጁ ከሾሃም።
ይህ በጽሑፍ ውስጥ እንደ አርዕስት ሆኖ የተጻፈ ነው ፣ ግን በበለጠ በተሟላ መልኩ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ከቂስ የተወለዱት ልጆች እነዚህ ናቸው”
በ 1 ኛ ዜና 23 ፡21 ውስጥ እንዳለው የእነዚህን ሰዎች ስሞች ተርጉም ፡፡
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
በ 1 ኛ ዜና 18 ፡16 እንደምናየው የዚህን ሰው ስም ይተርጉሙ ፡፡
“በማደሪያ ድንኳን የተሰራ ስራ”
ይህ ከፍተኛ ድምጽ ለማሰማት በአንድ ላይ የሚመቱ ሁለት ቀጭኑ ክብ የብረት ሰሌዳዎችን ይመለከታል፡፡ ይህን በ1 ዜና 13:8 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (የማይታወቁትን መተርጎም: ይመልከቱ)
“እነዚህ ይመራቸው የነበሩ የአሳፍ ልጆች ናቸው። አሳፍ በንጉሱ ቁጥጥር ሥር ትንቢት ተናግሯል ”
የእነዚህን ወንዶች ስሞች እንዴት እንደተረጎሙ በ1 ዜና 16:41 ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸወ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸወ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“በእይታ ስር”
ይህ በ1 ዜና 25:2 ተጀምሮ የነበረውን የማደሪያ ድንኳን የሚመሩትን ዝርዝር ይቀጥላል፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸወ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 16:41 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“14 ወንዶች ልጆች እና 3 ሴቶች ልጆች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
የእንስሳ ቀንድ የጥንካሬ ወይም የሥልጣን ምልክት ነው። የአንድን ሰው ቀንድ ከፍ ማድረግ እሱን ለማክበር ዘይቤ ነው። አት: - “ኤማንን ለማክበር” (ዘይቤ: ይመልከቱ)
“በአባቶቻቸው እይታ ሥር ነበሩ”
ይህ ከፍተኛ ድምጽ ለማሰማት በአንድ ላይ የሚመቱ ሁለት ቀጭኑ ክብ የብረት ሰሌዳዎችን ይመለከታ፡፡ ይህን በ1 ዜና 13:8 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (የማይታወቁትን መተርጎም: ይመልከቱ)
የእነዚህን ሰዎች ስም በ1 ዜና 16:41 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“ሁለት መቶ ሰማንያ ስምንት ሰዎች ነበሩ” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ይህ ጽንፎችን በመግለጽ ሁሉንም ወንዶች ይመለከታል ፡፡ አት: “ወጣቶችን ፣ ሽማግሌዎችን ፣ አስተማሪዎችን እና ተማሪዎችን ጨምሮ ሁሉም” (ሜሬዝም: ይመልከቱ)
ይህ ቤተሰቦች የሚያገለግሉበትን ቅደም ተከተል ለመምረጥ የተጣሉትን 24 ዕጣዎች ዝርዝር ይጀምራል፡፡ ይህ ዝርዝር በ1 ዜና 25:31 ያበቃል፡፡
“ዕጣ… ቁጥር 1… ዕጣ ቁጥር 2… ዕጣ ቁጥር 3… ዕጣ ቁጥር 4… ዕጣ ቁጥር 5.” ይህ ቤተሰቡ በዕጣ የተመረጠበትን ቅደም ተከተል ያሳያል፡፡ ይህ በቋንቋዎ ተፈጥሮአዊ ካልሆነ “የመጀመሪያው” ለ “የመጀመሪያው” እና “ቀጣዩ” ለሚቀጥሉት ሁሉ ሊጠቀሙበት ይችላሉ። (ሕገኛ ቁጥሮች: ይመልከቱ)
በዝርዝሩ ውስጥ ላሉት ሰዎች ሁሉ ፣ ጽሑፉ “ቁጥሩ አሥራ ሁለት ሰዎች” እንደነበሩ ልዩ ያሳያል፡፡ ይህ ለዮሴፍ ቤተሰቦች እውነት ስለሆነ በግልጽ መግለፅ ይፈልጉ ይሆናል፡፡ አት: - “የመጀመሪያው ዕጣ በዮሴፍ ቤተሰብ ላይ ወደቀ ቁጥራቸው አሥራ ሁለት ሰዎች ናቸው” (ታሳቢ የሆነ እውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ: ይመልከቱ)
የእነዚህን ሰዎች ስሞች በ1 ዜና 25:2 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ ሁለተኛውን ዕጣ ይመለከታል፡፡ እዚህ ጋር እና ሀረጎቹ ዕጣዎችን በተመለከተ ሲጠቀሱ “ዕጣ” የሚለው ቃል በግልፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: “ሁለተኛው ዕጣ ለእከሌ ወደቀ” (ግድፈተ ቃላት: ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 25:3 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“12 ሰዎች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ይህ ስም በ1 ዜና 25:3 ጽሪ ተብሏል፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ በ1 ዜና 25:9 የተጀመረውን ዝርዝር ይቀጥላል፡፡
“ዕጣ ቁጥር 6 … ዕጣ ቁጥር 7 … ዕጣ ቁጥር 8 … ዕጣ ቁጥር 9፡፡” ይህ ቤተሰቦቹ የተመረጡበትን ቅደም ተከተል ያሳያል፡፡ (ሕገኛ ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ይህ ስድስተኛውን ዕጣ ይወክላል፡፡ እዚህና ሀረጎቹ ስለ ዕጣዎች ሲያወሩ “ዕጣ” የሚለው ቃል ሊተካ ይችላል፡፡ አት: “ስድስተኛው ለእከሌ ወደቀ” (ግድፈተ ቃላት: ይመልከቱ)
የእነዚህ ሰዎች ስም በ1 ዜና 25:4 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“12 ሰዎች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 25:3 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ በ1 ዜና 25:9 የተጀመረውን ዝርዝር ይቀጥላል፡፡
“ዕጣ ቁጥር 10 … ዕጣ ቁጥር 11 … ዕጣ ቁጥር 12 … ዕጣ ቁጥር 13፡፡” ይህ ቤተሰቦቹ የተመረጡበትን ቅደም ተከተል ያሳያል፡፡ (ሕገኛ ቁጥሮች እና ቁጥሮች: ይመልከቱ)
የእነዚህን ሰዎች ስም በ1 ዜና 25:3 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“12 ሰዎች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 25:4 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ በ1 ዜና 25:9 የተጀመረውን ዝርዝር ይቀጥላል፡፡
“ዕጣ ቁጥር 18 … ዕጣ ቁጥር 19 … ዕጣ ቁጥር 20 … ዕጣ ቁጥር 21፡፡” ይህ ቤተሰቦቹ የተመረጡበትን ቅደም ተከተል ያሳያል፡፡ (ሕገኛ ቁጥሮች እና ቁጥሮች: ይመልከቱ)
የእነዚህ ሰዎች ስሞች በ1 ዜና 25:4 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡
“12 ሰዎች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ))
ይህ በ1 ዜና 25:9. የተጀመረውን ዝርዝር ይደመድማል፡፡
“ዕጣ ቁጥር 22 … ዕጣ ቁጥር 23 … ዕጣ ቁጥር 24፡፡” ይህ ቤተሰቦቹ የተመረጡበትን ቅደም ተከተል ያሳያል፡፡ (ሕገኛ ቁጥሮች እና ቁጥሮች: ይመልከቱ)
የእነዚህን ሰዎች ስሞች በ1 ዜና 25:4 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“12 ሰዎች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ይህ የበረኞቹን ዝርዝር ይጀምራል፡፡
ቡድኖች
የዚህን የሕዝቦች ቡድን ስም በ1 ዜና 19:19 እንዴተ እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የእነዚህን ሰዎች ስሞች በ1 ዜና 9:21 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 9:19 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ በ1 ዜና 9:19 ላለው ለ“ኢቢያሰፍ” አማራጭ አፃፃፍ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ ወንዶቹ ልጆች የተወለዱበትን ቅደም ተከተል ያሳያል፡፡ ለቋንቋዎ ምቹ ከሆነ ለእያንዳዱ ወንድ ልጅ ቀጣዩ” ማለት ይችላሉ፡፡ (ሕገኛ ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ይህ በ1 ዜና 26:1 የተጀመረውን የበረኞች ዝርዝር ይቀጥላል፡፡
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 16:38 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ ወንዶቹ ልጆች የተወለዱበትን ቅደም ተከተል ያሳያል፡፡ ለቋንቋዎ ምቹ ከሆነ ለእያንዳዱ ወንድ ልጅ ቀጣዩ” ማለት ይችላሉ፡፡ (ሕገኛ ቁጥሮች: ይመልከቱ)
“በአባቶቻቸው ቤቶች መሪዎች የነበሩ፡፡” ይህም በነገዶቻቸው መካከል መሪዎች ነበሩ ማለት ነው፡፡
ይህ በ1 ዜና 26:1 የተጀመረውን የበረኞች ዝርዝር ይቀጥላል፡፡
የእነዚህን ሰዎች ስሞች በ1 ዜና 26:4-6 እንደተረጎሙ ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“የሲሚያ ዘመዶች” ወይም “የሲሚያ የቤተሰብ አባላት”
“62 ወንዶች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
“18 በአጠቃላይ” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ይህ በ1 ዜና 26:1 የተጀመረውን የበረኞች ዝርዝር ይቀጥላል፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ ወንዶቹ ልጆች የተወለዱበትን ቅደም ተከተል ያሳያል፡፡ ለቋንቋዎ ምቹ ከሆነ ለእያንዳዱ ወንድ ልጅ ቀጣዩ” ማለት ይችላሉ፡፡ (ሕገኛ ቁጥሮች: ይመልከቱ)
“የሖሳ ወንዶች ልጆች እና ዋርሳዎች 13 ነበሩ፡፡” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ቡድኖች
“ዕጣ ጣሉ”
ይህ ሁሉንም ወንዶች ፅንፉን በመያዝ የሚገልፅ ነው፡፡ ተመሳሳይ ሀረግ በ1 ዜና 25:8 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ አት: “ወጣት ወንዶችን እና ሽማግሌ ወንዶችን ሁሉንም ጨምሮ” ወይም “በሁሉም እድሜ ያሉ ወንዶች” (ሜሬዝም: ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርፅ መተርጎም ይችላል፡፡ አት: “ዕጣ በጣሉ ጊዜ” ((ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ))
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 26:2 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ ጥሩ ፍርድ በመስጠት ውሳኔ የሚያደርግ ሰው ነው፡፡
ይህ በገባሪ ቅርፅ ለገለፅ ይችላል፡፡ አት: “ዖቤድኤዶም የደቡቡን በር የመጠበቅ ሀላፊነት ሲኖረው ልጆቹ ደግሞ ግምጃ ቤቱ ይጠብቁ ነበር” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 26:4 እንዴት እንደተረጎም ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርፅ ለገለፅ ይችላል፡፡ አት: “ሰፊን እና ሖሳ የጥበቃ ሀላፊነት ነበራቸው” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 26:10 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ የበር ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርፅ ለገለፅ ይችላል፡፡ አት: “እያንዳንዱ ቤተሰብ ጠጥበቃ ሀላፊነት ነበረው” ወይም “እያንዳንዱ ቤተሰብ የጥበቃ ሀላፊነት የሚወጣበት የተወሰነ ጊዜ ነበረው” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
“6 ሌዋውያን” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ በሮቹን ይወክላል፡፡ አት: “የምስራቁ በር … የሰሜኑ በር … የደቡቡ በር” (ግድፈተ ቃላት: ይመልከቱ)
ይህ በጥበቃ ተራ ላይ ያሉትን የወንዶች ቁጥር ይወክላል፡፡ አት: “በየለቱ አራት ወንዶች” ወይም “በየለቱ አራት ሌዋውያን” (ግድፈተ ቃላት: ይመልከቱ)
“2 ጥንድ ወንዶች” ወይም “2 የሆኑ 2 እያንዳንቸው ወንዶች”
ይህ በገባሪ ቅርፅ ለገለፅ ይችላል፡፡ አት: “አራት ወንዶች በስተምዕራብ ያለውን አምድ ይጠብቁ ነበር” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
ቁጥሮቹ “አራት” እና “ሁለት” ጠባቂዎቹን ይወክላሉ፡፡ አት: “መንገዱን አራት ወንዶች ሲጠብቁ፣ አደባባዩን ሁለት ወንዶች ይጠብቁ ነበር” (ግድፈተ ቃላት: ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርፅ ለገለፅ ይችላል፡፡ አት: “ነበረ” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 26:10 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“ይህኤልና ልጆቹ የላዳን ልጆች ነበሩ፣ እርሱም ከጌርሶን ሲሆን ከላደን ወገን ነበር፡፡ ይህኤል እና ልጆቹ የጌርጌሶናዊው የላዳን ቤተሰብ መሪዎች ነበሩ፡፡ ይህኤል እና ልጆቹ፣ የታም እና ኢዮኤል ወንድሙ በግምጃ ቤቱ ላይ ሀላፊዎች ነበሩ”
የእነዚህን ወንዶች ስሞች ልክ በ1 ዜና 23:7 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የግርሶን ልጆች፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የእነዚህ ወንዶች ስሞች ልክ በ1 ዜና 23:8 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የእነዚህ ወንዶች ስሞች ልክ በ1 ዜና 23:12 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የእነዚህ ወንዶች ስሞች ልክ በ1 ዜና 23:15-17 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
እነዚህ ይህን ስራ አብረውት ይሰሩ የነበሩ ዘመዶቹ ናቸው፡፡ አት: “ከአልዓሳር ነገድ ስራውን አብረውት ይሰሩ የነበሩ ዘመዶቹ” (ታሳቢ የሆነ እውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አት: “ሀላፊነት ነበራቸው” (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
አማራጭ ትርጉሞች 1) እነዚህ ቁጥሮች አዛዦቹ ይመሯቸው የነበሩትን ወታደሮች ትክክለኛ ቁጥር ያሳያል፡፡ አት: “በ1,000 ወታደሮች ላይ አለቆች እና በ100 ወታደሮች ላይ አለቆች” ወይም 2) “ሺዎች” እና “መቶዎች” የሚሉት ቃላት ትክክለኛ ቁጥሮችን የሚያሳዩ ሳይሆን ነገር ግን የትልቅ እና የትንሽ የሰራዊት ክፍሎች ስሞች ናቸው፡፡ አት: “በትልቅ የሰራዊት ክፍል ላይ አዛዦች እና በትንሽ የሰራዊት ክፍሎች ላይ አዛዦች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ሰራዊት ከድል በኃላ ከጠላቶቹ የሚወስደው
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: “ነብዩ ሳሙኤል … የጹሩያ ልጅ ኢዩአብ ለያህዌ እንደለዩት” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት: “መሪዎቹ የለዩት ሁሉ” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
የእነዚህን ወንዶች ስሞች በ1 ዜና 23:12 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“የእስራኤል ሕዝብ እለታዊ ስራ፡፡” ይህ ከሰራዊቱ ወይም ከቤተ መቅደሱ ጋር ያልተያያዘው የእስራኤል ሕዝብ መደበኛ ስራን ይወክላል፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“አንድ ሺህ ሰባት መቶ ጽኑአን ሀያላን ወንዶች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
“ለያሕዌ እና ለንጉሱ የሚሰራ ስራ፡፡”
“ስሞቹ እነዚህ ናቸው”
አማራጭ ትርጉሞች 1) እነዚህ ቁጥሮች አዛዦቹ ይመሯቸው የነበሩትን ወታደሮች ትክክለኛ ቁጥር ያሳያል፡፡ አት: “በ1,000 ወታደሮች ላይ አለቆች እና በ100 ወታደሮች ላይ አለቆች” ወይም 2) “ሺዎች” እና “መቶዎች” የሚሉት ቃላት ትክክለኛ ቁጥሮችን የሚያሳዩ ሳይሆን ነገር ግን የትልቅ እና የትንሽ የሰራዊት ክፍሎች ስሞች ናቸው፡፡ አት: “በትልቅ የሰራዊት ክፍል ላይ አዛዦች እና በትንሽ የሰራዊት ክፍሎች ላይ አዛዦች” ይህን በ1 ዜና 13:1 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
“በተለያዩ መንገዶች” ወይም “በብዙ መንገዶች”
ይህ እያንዳንዱ ክፍል ለአንድ ወር በየተራ ያገለግል ነበር ማለት ነው፡፡
“እያንዳንዱ ቡድን”
“24,000 ወንዶች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
“አመቱን ሁሉ”
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አት: “የክፍሉ ሀላፊ” (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
ይህ ዕብራውያን ጊዜ መቁጠሪያ የመጀመሪያው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን የጊዜ መቁጠሪያ መሠረት የማርች የመጨረሻ ክፍል እና የኤፕሬል የመጀመሪያ ክፍል ነው፡፡ (የእብራውያን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“የክፍሉ ሀላፊ”
ይህ ዕብራውያን ጊዜ መቁጠሪያ ሦስተኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን የጊዜ መቁጠሪያ መሠረት የኤፕሬል የመጨረሻ ክፍል እና የሜይ የመጀመሪያ ክፍል ነው፡፡ (የእብራውያን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮች: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 8:4 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“በእርሱ የወታደሮች ቡድን ውስጥ”
“24,000 ወንዶች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ይህ ዕብራውያን ጊዜ መቁጠሪያ የመጀመሪያው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን የጊዜ መቁጠሪያ መሠረት የሜይ የመጨረሻ ክፍል እና የጁን የመጀመሪያ ክፍል ነው፡፡ (የእብራውያን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
የእነዚህ ሰዎች ስሞች በ1 ዜና 11:22 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“30ዎቹ፡፡” ይህ “የዳዊትን 30 ሀያላኝ ወታደሮች” ይወክላል፡፡ (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አት: “በ30 ሰዎች ላይ ሀላፊ” (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
“የኢዩአብ ወንድም አሣሄል የአራተኛው ወር መሪ ነበር”
“ወር 4 ፡፡” ይህ ዕብራውያን ጊዜ መቁጠሪያ አራተኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን የጊዜ መቁጠሪያ መሠረት የጁን የመጨረሻ ክፍል እና የጁላይ የመጀመሪያ ክፍል ነው፡፡ (የእብራውያን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“የእርሱ የሰራዊት ቡድን”
“24,000 ወንዶች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
“ወር 5 ፡፡” ይህ ዕብራውያን ጊዜ መቁጠሪያ አምስተኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን የጊዜ መቁጠሪያ መሠረት የጁላይ የመጨረሻ ክፍል እና የኦገስት የመጀመሪያ ክፍል ነው፡፡ (የእብራውያን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
“ወር 6” ይህ ዕብራውያን ጊዜ መቁጠሪያ ስድስተኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን የጊዜ መቁጠሪያ መሠረት የኦገስት የመጨረሻ ክፍል እና የሴፕተምበር የመጀመሪያ ክፍል ነው፡፡ (የእብራውያን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
የእነዚህ ወንዶች ስሞች በ1 ዜና 11:28 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“ከኤፍሬም ወገን የሆነው ፎሎናዊው ሴሌስ የሰባተኛው ወር መሪ ነበር፡፡”
“ወር 7 ፡፡” ይህ ዕብራውያን ጊዜ መቁጠሪያ ሰባተኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን የጊዜ መቁጠሪያ መሠረት የሴፕተምበር የመጨረሻ ክፍል እና የኦክቶበር የመጀመሪያ ክፍል ነው፡፡ (የእብራውያን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
የእነዚህን ሰዎች ስሞች በ1 ዜና 11:27-29 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የእነዚህ ነገዶች ስሞች በ1 ዜና 11:27-29 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“24,000 ወንዶች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
“ወር 8.” ይህ ዕብራውያን ጊዜ መቁጠሪያ ስምንተኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን የጊዜ መቁጠሪያ መሠረት የኦክቶበር የመጨረሻ ክፍል እና የኖቬንበር የመጀመሪያ ክፍል ነው፡፡ (የእብራውያን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 2:4 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“ወር 9፡፡” ይህ ዕብራውያን ጊዜ መቁጠሪያ ዘጠነኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን የጊዜ መቁጠሪያ መሠረት የኖጬንበር የመጨረሻ ክፍል እና የዲሴምበር የመጀመሪያ ክፍል ነው፡፡ (የእብራውያን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
“ወር 10፡፡” ይህ ዕብራውያን ጊዜ መቁጠሪያ አስረኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን የጊዜ መቁጠሪያ መሠረት የዲሴምበር የመጨረሻ ክፍል እና የጃንዋሪ የመጀመሪያ ክፍል ነው፡፡ (የእብራውያን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 11:30 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው፡፡
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 2:4 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“24,000 ወንዶች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
“ወር 11፡፡” ይህ ዕብራውያን ጊዜ መቁጠሪያ አሥራ አንደኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን የጊዜ መቁጠሪያ መሠረት የጃንዋሪ የመጨረሻ ክፍል እና የፌብሯሪ የመጀመሪያ ክፍል ነው፡፡ (የእብራውያን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
“ወር 12፡፡” ይህ ዕብራውያን ጊዜ መቁጠሪያ አሥራ ሁለተኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን የጊዜ መቁጠሪያ መሠረት የፌብሯሪ የመጨረሻ ክፍል እና የማርች የመጀመሪያ ክፍል ነው፡፡ (የእብራውያን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮች፡ ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 6:8 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 12:20 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ1 ዜና 7:3 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“ከ20 አመት የሆናቸው ወይም የሚያንሱ ሰዎች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ይህ የእስራኤል ሕዝቦች ቁጥር እየጨመረ እንደ ከዋክብት ብዛት እንደሚሆን ይናገራል፡፡ አት: “በእስራኤል ያሉት ሕዝብ ቁጥር የሰማይ ከዋክብትን እሰኪያክል ለማብዛት” (ተመሳሳይ: ይመልከቱ)
እዚህ “እስራኤል” በዚያ የሚኖሩትን ሕዝብ ያሳያል፡፡ አት: “የእስራኤል የሕዝብ ብዛት ማብዛት” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
የዚህችን ሴት ስም በ1 ዜና 2:16 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሄር ሕዝቡን ሲቀጣቸው የእርሱ “ቁጣ” በላያቸው እንደወደቀ አድርጎ ያወራል፡፡ አት: “እግዚአብሄር የእስራኤል ሕዝብ ቀጣ” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: “ይህን ቁርጥ ማንም አልጻፈም” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“ለመጠበቅ ሀላፊነት ያለበት”
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አት: “ሀላፊ ነበር”
“ጠንካራ ግንቦች”
ይህ ከመትከል በፊት ወደ ውስጥ መቆፈር ወይም ቆሻሻውን ማስወገድ ማለት ነው፡፡
ይህ ከራማ ከተማ የሆነ ሰው ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ ከሸፋማ ከተማ የሆነ ሰው ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
እነዚህ ከመሬት በታች ያሉና ወይም ለማስቀመጥ የሚያገለግሉ የሕንፃው ክፍሎች ናቸው፡፡
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አት: “ለዕለቱ ሀላፊ” (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
x
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አት: “የዕለቱ ሃለፊ” (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የዚህን ነገድ ስም በ1 ዜና 2:17 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
የዚህን የሕዝብ ቡድን ስም በ1 ዜና 5:10 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
“እነዚህ ወንዶች ሁሉ”
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ የነገድ ወይም የጎሳ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
በአንድነት ተጠሩ
ተደጋግሞ ሊሰራ የሚገባው ስራ፣ ለምሳሌ በየቁ ወይም በየወሩ፡፡
አማራጭ ትርጉሞች 1) እነዚህ ቁጥሮች አዛዦቹ ይመሯቸው የነበሩትን ወታደሮች ትክክለኛ ቁጥር ያሳያል፡፡ አት: “በ1,000 ወታደሮች ላይ አለቆች እና በ100 ወታደሮች ላይ አለቆች” ወይም 2) “ሺዎች” እና “መቶዎች” የሚሉት ቃላት ትክክለኛ ቁጥሮችን የሚያሳዩ ሳይሆን ነገር ግን የትልቅ እና የትንሽ የሰራዊት ክፍሎች ስሞች ናቸው፡፡ አት: “በትልቅ የሰራዊት ክፍል ላይ አዛዦች እና በትንሽ የሰራዊት ክፍሎች ላይ አዛዦች” ይህን በ1 ዜና 13:1 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
“ከላይ” የሚለው ቃል እዚህ እንደ ፈሊጥ አገልግሏል፡፡ አት: “ሃላፊነት የላቸው አለቆች” (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
እነዚህ ሀለት ቃላት ንጉሱ ያለውን እቃዎች እና መሬት የሚወክሉ ሲሆን ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ፡፡ (ድርብ: ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አት: “ቆመ” (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ዳዊትና ሕዝቡ ቤተሰብ እንደሆኑ አፅንኦት የሚሰጡ ሲሆን ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ፡፡ (ድርብ: ይመልከቱ)
ሁሉተኛው ሀረግ የመጀመሪያውን ይፈታል፡፡ “የኪዳኑ ታቦት” ያህዌን በዙፋኑ እንዳለ የእግሩን መርገጫ፣ ይህም እግሩ በእግሩ መርገጫ ማረፉን ባሳየት ሁሉም ለእርሱ እንደሚገዛ የሚገልፅ ነው፡፡ (ትይዩአዊ እና ዘይቤ: ይመልከቱ)
እዚህ እግዚአብሄር እራሱን “በስሙ” ይጠራል፡፡ አት: “ለእኔ መቅደስ” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
“ጦርነት የለመደ እና ደም ያፈሰሰ ሰው፡፡” ሁለቱም ገለጻዎች አንድ አይነት ነገር አጽንኦት ይሰጣሉ፣ ማለትም ዳዊት ሰዎችን እንደገደለ፡፡. (ትይዪአዊ: ይመልከቱ)
ይህ ሰዎችን መግደልን ይወክላል፡፡ አት: “ሰዎችን ገድለሀል” (የተዘዋዋሪ ንግግር: ይመልከቱ)
ዳዊት እስራኤላውያንን መጋገሩን ይቀጥላል፡፡
አንድ አማራጭ ትርጉም ዳዊት ከዳዊትና ከእርሱ በኃላ እስራኤል ለዘለአዘም የሚመሩትን ልጆቹን የሚገልፅ የባሕሪ ስም ነው፡፡ አት: “በእስራኤል ላይ ለዘለአለም ንጉስ እንሆነ ዘንድ …. እኔ እና ልጆቼን መረጠ” ሌላው ዳዊት ከሙታን በትንሳኤ ከተነሳ በኃላ በእስራኤል ላይ ንጉስ በመሆን ይቀጥላል፡፡ (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
“የእስራኤል ምድር ሁሉ” ወይም “እስራኤላውያን በሙሉ”
እዚህ “በዙፋኑ ላይ መቀመጥ” እንደ ንጉስ መምራት ማለት ነው፡፡ አት: “መምራት” ወይም “ንጉስ መሆን” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
“የያህዌ መንግስት የሆነችው እስራኤል”
ዳዊት እስራኤላውያንን መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“እግዚአብሄር አለኝ”
“ቤት” የሚለው ቃል የያህዌን መቅደስ ይወክላል፡፡
ይህ ሰሎሞን የእግዚአብሄር ትክክለኛ ልጅ ይሆናል ማለት ሳይሆን፣ ነገር ግን እርሱ እና እግዚአብሄር የሚኖራቸውን ግላዊ ግንኙነት ይገልጻል፡፡ አት: “እንደ ልጅ ላይው መርጫለው፣ እንደ አባትም እሆነዋለሁ” (ዘይቤ: ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ሲሆኑ ያህዌ ያዘዘውን ሁሉ ይወክላሉሉ፡ (ድርብ: ይመልከቱ)
እዚህ “አንተ” የሚለው ቃል ዳዊትን ይወክላል፡፡ እንዲሁም፣ “መሰጠት” የሚለው ቃል ሊተካ ይችላል፡፡ አት: “ልክ በዛሬ እለት እንደተሰጠኃው” (ግድፈተ ቃላት: ይመልከቱ)
ዳዊት ሕዝቡን መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ዳዊት ለእስራኤል ሕዝብ ትዕዕዛዝ እየሰጠ ነው፡፡ አት: “እንግዲህ አሁን፣ በእስራአረል ሁሉ ፊት፣ በያህዌ ጉባኤ፣ በአምላካችን በእግዚአብሄር ፊት፣ ሁላችሁንም አዛችኃለው” (ታሳቢ የሆነ እውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ: ይመልከቱ)
ይህ ዳዊት በንግግሩ አዲስ ምዕራፍ መጀመሩን ያጠቁመማል፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ አይነት ትርጉም ሲኖራቸው ሁለተኛው የመጀመሪያውን ያብራራል፡፡ ሁሉም የእስራኤል ሕዝብ ባይኖሩም ያሉቱ ሁሉን እስራኤል ይወክላሉ፡፡ አት: “ለያህዌ በዚህ ጉባኤ፣ ሁላችሁ የእስራኤል ሕዝብ” (ትይዩአዊ እና Synecdoche: ይመልከቱ)
“ፊት” የሚለው ሀረግ ሁሉም እንዳሉና እየሰሙ ነው ማለት ነው፡፡ አት: “እየሰሙ” (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
“መጠበቀ” የሚለው ሀረግ ከ“መያዝ” ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ በአንድነት ቃላቱ እግዚአብሄር ያዘዘውን የማድግን አስፈላጊነት አጽንኦት ይሰጣሉ፡፡ አት: “በጥንቃቄ ታዘዙ” (ድርብ: ይመልከቱ)
ይህ መሬቱ ለልጆቻቸውና ለመጪው ትውልድ ይሆናል ማለት ነው፡፡ “ከእናንተ በኃላ” የሚለው ሀረግ ፈሊጥ ነው፡፡ አት: “ልጆቻችሁ እና እናንተ ከሞታችሁ በኃላ የሚተኳችሁ ዘሮቻችሁ” (Synecdoche እና ፈሊጥ: ይመልከቱ)
ዳዊት እራሱን “አባታችሁ” በማለት ይጠራል ምክንያቱም ይህ መደበኛ ኩነት ነውና፡፡ አት: “አምላኬ” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ: ይመልከቱ)
እዚህ “ልብ” የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ አንድን ነገር “በፍጽም ልብ” ማድረግ ፈሊጥ ነው፡፡ አት: “በሙሉ መሰጠት” ወይም “ሙሉ ለሙሉ” (Synecdoche እና ፈሊጥ: ይመልከቱ)
እዚህ “መንፈስ” የሰውን ሁለንተና ሲወክል የሰውየውን ፈቃድ አጽንኦት ይሰጣል፡፡ አት: “በፈቃደኝነት” (Synecdoche: ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ሲሆኑ ያህዌ የሁሉንም ሰው ሀሳብ እና መነሻ ሃሳብ እንደሚያውቅ አጽንኦት ይሰጣል፡፡ (ትይዩአዊ: ይመልከቱ)
እዚህ የሕዝቡ “ልብ” ስመተታቸውን እና መሻቸውን ይወክላል፡፡ አት: “የሁሉንም ስሜት እና መሻት ይመረምራል” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊጻፍ ይችላል፡፡ እንዲሁም፣ ያህዌን ስለመከተል እና እርሱን በመፈለግ እና እርሱን ባግኘት እርሱ ስለመስማቱ ያወራል፡፡ አት: “ብትፈልጉት ታገኙታላችሁ” ወይም “ያህዌ እንዲያስባችሁ ከጣራችሁ ያደርገዋል” (ገባሪ ወይም ተገባሪ እና ዘይቤ: ይመልከቱ)
“አስተውሉ” ወይም “ማስታሰዋችሁን እርግጠኛ ሁኑ”
The word “ጠንካራ” የሚለው ቃል ራስን መግዛትን እና ጠንካራ ባህሪን ይወክላል፡፡
“የመቅደሱ ወለል” ወይም “የመቅደሱ መግቢያ፡፡” ይህ በመቅደሱ መግቢያ ጣሪያውን የሚደግፉትን አምዶች ይወክላል፡፡
ለከበሩ እቃዎች ግምጃ ቤት
እነዚህ ካህናቱ እና ሌዋውያኑ በመቅደሱ እንዴት እንደሚሰሩ ወሳኝ መመሪያዎች ናቸው፡፡
“የካሕናቱ እና የሌዋውያኑ ቡድን፡፡” ይህ ካህናቱ እና ሌሎች የመቅደሱ ሰራተኞች ግዴታቸውን ለመወጣት የሚዋቀሩበትን ቡድን የሞወክል ነው፡፡
“እያንዳንዱ መቅረዝ በመቅደሱ አገልግሎት በምን ጥቅም ላይ እንደሚውል ወሰኑ፡፡” የተለያየ ክብደት ያላቸው ለተለያየ አላማ የሚሆኑ የብር መቅረዞች ይኖራሉ፡፡
የተረዱትን ሀሳብ ማስገባት ይቻላል፡፡ አት: “ለሌሎቹ ጠረጴዛዎች የወርቁ ክብደት” (ግድፈተ ቃላት: ይመልከቱ)
“የተጣራ ወርቅ” ወይም “ተጨማሪ ዋጋ ያለው ወርቅ”
ይህ የወርቁን ክብድት ይወክለላል፡፡ አት: “ለንድፉ የሚሆን የወርቁ ክብደት” (ግድፈተ ቃላት: ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አት: “ይህን ሁሉ ጻፍሁ” (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
ይህ የመቅደሱን ንድፍ ጥልቅ ማብራሪያ ይወክላል፡፡ አት: “ለመቅደሱ ጥልቁን ትንታኔ መረዳት እንዲችል ረዳኝ” (ታሳቢ የሆነ እውቀት እና ውስጠ ታዋቂ መረጃ: ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ሲሆኑ ሰለሞን ደፋር መሆን እንዳለበት አጽንኦት ይሰጣሉ፡፡ (ድረብ: ይመልከቱ)
“አትፍራ” እና “አትደንግጥ” የሚሊት ቃላት ተማሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ሰሎሞን በጭራሽ እጅ እንዳይሰጥ አጽንኦት ይሰጣሉ፡፡ እንዲሁም፣ ይህ በአውንታዊ ቅርፅ መጻፍ ይችላል፡፡ አት: “ደፋር ሁን” ወይም “ተማመን”(ድረብ: ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አት: “እረዳሀለው” (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ሲሆኑ ያህዌ ሁሌም ከሰሎሞን ጋር እንደሚሆን አጽንኦት ይሰጣል፡፡ እንዲሁም፣ ይህ በአውንታዊ ቅርጽ ልገለጽ ይችላል፡፡ አት: “እርሱ ሁል ጊዜ ከአንተ ጋር ይሆናል” (ትይዩአዊ: ይመልከቱ)
“እዚህ ጋ ክፍሎቹ አሉ፡፡” እዚህ ዳዊት “እይ” የሚለውን ቃል የሌዋውይኑን እና በመቅደሱ ያላቸውን ግዴታ የሚያሳየውን የክፍሎች ዝርዝር ለመወከል ይጠቀመዋል፡፡
ይህን በ1 ዜና 28:13 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
“እግዚአብሔር የመረጠው”
ይህ በገባሪ ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት: “ሠራተኞች የወርቅ እቃዎችን እንዲሰሩ ወርቅ፣ የብር እቃዎችን እንዲሰሩ ብር፣ የነሀስ እቃዎችን እንዲሰሩ ነሀስ፣ የብረት እቃዎችን እንዲሰሩ ብረት፣ እናም የእንጨት እቃዎችን እንዲሰሩ እንጨት” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
እነዚህ እያንዳንዱ ሀረጎች ለተለያየ አላማ የሚውሉ የተለያዩ የድንጋይ አይነቶችን ይወክላሉ፡፡
እነዚህ ወርቅ ለመስራት የሚያገለግሉ ጥቁር እና ነጭ መስመር ያላቸው ድንጋዩች ናቸው፡፡
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት: “ባለሞያዎቹ እንዲሰሯችው የተቀመጡ ድንጋዩች” ወይም “የመወጣጫ ድንጋዩች”
ይህ በድንጋዩቹ የተሰራውን ውብ እና የተጌጠ ስራ ይወክላል፡፡
ዳዊት ስለ መቅደሱ ግንባታ ያበረከተውን መግቦት ለሕዝቡ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“3,000 መክሊት” ይህ በዘመናዊ መለኪያዎች ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት: “ወደ 100,000 ኪሎግራም ገደማ” ወይም “ወደ 100 ሜትሪክ ቶን ገደማ” (መፅሐፍ ቅዱሳዊ እና ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ይህ ምርጥ ጥራት እና ዋጋ ያለው ወርቅ ነው፡፡
“7,000 መክሊት፡፡” ይህ በዘመናዊ መለኪያዎች ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት: “ወደ 230,000 ኪሎግራም ገደማ” ወይም “230 ሜትሪክ ቶን ገደማ” (መፅሐፍ ቅዱሳዊ እና ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት: “ለባለሞያዎቹ የወርቅ እቃዎች አንዲሰሩ ወርቅ፣ የብር እቃዎች እንዲሰሩ ብርመ እናም ሁሉም አይነት ነገሮች ለሌሎቹ ስራዎቻቸው” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)ሥራ
“እረሱን ለእግዚአብሄር ሰጠ”
(ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ይህ በገባሪ ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት: “ከዛም መሪዎቹ … እናም በንጉሱ ስራ ላይ በለስልጣናቱ በፈቃደኝነት መስዋዕት አወቀረቡ” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
አማራጭ ትርጉሞች 1) እነዚህ ቁጥሮች አዛዦቹ ይመሯቸው የነበሩትን ወታደሮች ትክክለኛ ቁጥር ያሳያል፡፡ አት: “በ1,000 ወታደሮች ላይ አለቆች እና በ100 ወታደሮች ላይ አለቆች” ወይም 2) “ሺዎች” እና “መቶዎች” የሚሉት ቃላት ትክክለኛ ቁጥሮችን የሚያሳዩ ሳይሆን ነገር ግን የትልቅ እና የትንሽ የሰራዊት ክፍሎች ስሞች ናቸው፡፡ አት: “በትልቅ የሰራዊት ክፍል ላይ አዛዦች እና በትንሽ የሰራዊት ክፍሎች ላይ አዛዦች” ይህን በ1 ዜና 13:1 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
እዚህ “በላይ” የሚለው ቃል እንደ ፈሊጥ አገልግሏል፡፡ አት: “በንጉሱ ስራ ሀላፊ የሆኑት ባለስልጣናት” (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
“5,000 መክሊት እና 10,000 ዳሬክ ወርቅ፣ 10,000 መክሊት ብር, 18,000 መክሊት ነሀስ፣ እና 100,000 መክሊት ብረት፡፡” እነዚህ በዘመናይ መስፈሪያ ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ አት: “165 ሜትሪክ ቶን እና 84 ኪሎግራም ወርቅ፣ 330 ሜትሪክ ቶን ብር፣ 600 ሜትሪክ ቶን ነሀስ እና 3,300 ሜትሪክ ቶን ብረት” (መፅሐፍ ቅዱሳዊ ገንዘብ: ይመልከቱ)
ይህ ገንዘብ እና ዋጋ ያላቸው ቁሶች የሚቀመጡበት ቦታ ነው፡፡
የእነዚህን ሰዎች ስሞች በ1 ዜና 23:8 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ይህ የሌዊ የበኩር ልጅ ነው፡፡ የእነዚህን ሰዎች ስሞች በ1 ዜና 23:7 እንዴት እንደተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ: ይመልከቱ)
ያለምንም ጥርጥር ወይም ማመንታት በፈቃደኝነት
ይህ በገባሪ ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት: “ሕዝቦች ያክብሩህ” (ገባሪ እና ተገባሪ: ይመልከቱ)
እዚህ “እስራኤል” ግለሰቡን ያዕቆብን ይወክላል፡፡ አት: “ያዕቆብ አባታችን” (ታሳቢ የሆነ እውቀት እና ውስጠ ታዋቁ መረጃ: ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበው የምስጋና ጸሎት ይቀጥላል፡፡
ይህ የሚናገረው ሰዎች ሀያል ሆኑም አልሆኑ ያህዌ “ሀይልን እና ግርማን” በእጁ እንደሚቆጣጠር ነው፡፡ አት: “አንተ ሀይል እና ብርታት ያለውን ትወስናለህ” (ዘይቤ: ይመልከቱ)
“ሀይል” እና “ብርታት” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ሲሆኑ የያህዌን ሀይል ታላቅነት አጽንኦት ይሰጣሉ፡፡ (ድርብ: ይመልከቱ)
እዚህ ያህዌ በስሙ ተገልጾል፡፡ አት: “ክቡር የሆንከው አንተ” ወይም “አንተ ምክንያቱም ክቡር ነህና” (የባህሪ ስም: ይመልከቱ)
ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበው የምስጋና ጸሎት ይቀጥላል፡፡
ዳዊት ይህን መልሱ የታወቀ ጥያቄ እርሱ እና ሕዝቡ ለእግዚአብሄር ምንም ቢሰጡ ምንም ምስጋና እንደማይገባቸው ለመግለጽ ይጠቀመዋል፡፡ አት: “ሕዝቤ እና እኔ እነዚህ ነገሮች ለአንተ በፈቃደኝነት መስጠት ይገባናል!” (መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ: ይመልከቱ)
ይህ የሰዎች ሕይወት አጭር እንደሆነ እናም በአለም ላይ የአጭር ጊዜ ጉዞ እንዳላቸው ይናገራል፡፡ አት: “ሕይወታችን አጭር ነውና በአንተ ፊት የምናልፍ መጻተኞች እና ተጎዦች ነው” (ዘይቤ: ይመልከቱ)
ይህ የሰዎች ሕይወት አጭር እንደሆነ እናም ለአጭር ጊዜ ብቻ እንደሚታይ ጣላ መሆናቸውን ይናገራል፡፡ የሰው የሕይወት ዘመን በቀናቱ” ይገለጻል፡፡ አት: “የእኛ ጊዜ በምድር ላይ ፈጥኖ እንደሚጠፋ ጥላ ነው” (ተመሳሳይ እና Synecdoche: ይመልከቱ)
እዚህ ያህዌ በስሙ ተጠርቷል፡፡ AT: “አንተ” (የባህሪ ስም: ይመልከቱ)
እዚህ “ልብ” የሰውን ሀሳብ እና ስሜት ይገልጻል፡፡ አት: “አንተ የሰውን ሀሳብ ትፈትናለህ” (የባህሪ ስም: ይመልከቱ)
እዚህ “ልብ” የሰውን ሀሳብ እና ስሜት ይገልጻል፡፡ አት: “ለአንተ በማደርገው ሁሉ ታማኝ እና የከበረ መሆን ስለምሻ” (የባህሪ ስም: ይመልከቱ)
“እንደማየው ደስተኛ ነኝ”
እዚህ “እስራኤል” “ያዕቆብ” የተባለው ግለሰቡን ይወክላል፡፡
“ይህን በሕዝብህ ሀሳብ አን አዕምር ውስጥ ለዘላለም አኑረው”
እዚህ የሕዝቡ “ልብ” ሀሳባቸውን እና መሻታቸውን ይገልጻል፡፡ አት: “ለአንተ ታማኝ እንዲሆኑ ምራቸው” ወይም “ለአንተ ታማኝ አድርጋቸው” (የባህሪ ስም: ይመልከቱ)
“መሻት” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት: “ልጄን ሰሎሞን ሙሉ ለሙሉ እንዲሻ አድርገው” (ረኪክ ስሞች: ይመልከቱ)
“አሁን ያህዌን አመስግኑ”
ይህ ታላቅ ከበሬታን ለማሳየት በአንድ ሰው ፊት መሬት ላይ መተኛትን ይወክላል፡፡ አት: “ለይህዌ እና ለንጉሱ ክብር ለማሳየት ራሳቸውን መሬት ላይ ጣሉ” (ምሳሌያዊ ድርጊት: ይመልከቱ)
ሕዝቡ በካሕናቱ ለያህዌ እንዲሰዉ እንስሳዎችን አቀረቡ፡፡ ከሕዝቡ አብዛኞቹ እንስሳዎቹን በቀጥታ እራሳቸው አልገደሉም መስዋዕትም አላቀረቡም፡፡ (የባህሪ ስም: ይመልከቱ)
“1,000 በሬዎች, 1,000 ኮርማዎች, እና 1,000 በጎች” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አት: “ለያህዌ ክብር” (ፈሊጥ: ይመልከቱ)
ይህ እርሱን እንደቀቡት እና ንጉስ መሆኑን አወጁ ማለት ነው፡፡ የመጀመሪያው ጊዜ በ1 ዜና 23:1 ተገልጾል፡፡
“በያህዌ ስልጣን” አንዳች ማድረግ በእርሱ ምትክ እና በእርሱ እውቅና ማድረግ ማለት ነው፡፡ አት: “በያህዌ ምትክ እስራኤልን እንዲመራ ቀቡት” (ተሳቢ የሆነ እውቀት እና ውስጠ ታዋቁ መረጃ: ይመልከቱ)
እዚህ የእስራኤል ዙፋን እንደ “ያህዌ ዙፋን” የተገለጸው የእስራኤል ሕዝብ የያህዌ ሕዝብ መሆናቸውን አጽንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ዙፋኑ ላይ መቀመጥ እንደ ንጉስ መምራትን ይገላጻል፡፡ አት: “ስለዚህ በበአባቱ በዳዊት ፈንታ፣ በያህዌ ሕዝብ ላይ እንደ ንጉስ፣ ሰሎሞን በዙፋኑ ተቀመጠ” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)
“ለንጉስ ሰሎሞን ታማኝ እንደሚሆኑለት ነገሩት”
እነዚህ ሁለት ሀረጎች የእስራኤል ታላቁ እና እጅግ ሀይለኛው ንጉስ ያደረገውን ሞገስ ሰሎሞን ከያህዌ መቀበሉን አጽንኦት ይሰጣሉ፡፡ (ትይዩአዊ: ይመልከቱ)
“40 አመት … 33 አመት” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
“እንደ ሽማግሌ ሰው”
እነዚህ የጠፉ የጽሁፍ መዛግብት ናቸው፡፡
ይህ በገባሪ ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት: “እዚያ ሰዎች ስራዎቹን ጻፉ” (ገባሪ ወይም ተገባሪ: ይመልከቱ)
“ዳዊት ንጉስ በነበረ ጊዜ የሆኑ ነገሮችን”
“እስራኤልን በመራበት ጊዜ በእርሱ እና በሕዝቡ እና በሌሎች መንግስታት የሆኑትን ነገርች ሁሉ” (ተሳቢ የሆነ እውቀት እና ውስጠ ታዋቁ መረጃ: ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “መንግሥቱን ሙሉ በሙሉ ተቆቁጣጠረ” ወይም “መንግሥቱን በሙሉ ስልጣን ገዛ” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን :ይመልከቱ)
ይህ በብሉይ ኪዳን ለህዝቡ የገለጠው የእግዚአብሔር ስም ነው ፡፡ ያህዌህ አተረጓጎም በተመለከ (የቃል ትርጉም ገጹን) መዝገበ ቃላቱን ይመልከቱ።
እዚህ “ከእርሱ ጋር ነበረ” የሚለው አባባል ነው ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር እርሱን ደግፎታል” ወይም “እግዚአብሔር እርሱን ረዳው”
እንደ ዩ.ዲ.ቢ. በእነዚህ ቁጥሮች ውስጥ የተከናወኑትን ክስተቶች ቅደም ተከተል እንደገና ማስተካከል ጠቃሚ ሊሆን ይችላል ፡፡ (የክስተቶች ቅደም ተከተልን : ይመልከቱ)
እዚህ “እስራኤል ሁሉ” ማለት ቀጥሎ የተጠቀሱትን ሰዎች ማለት ነው ፡፡ እነሱ እስራኤልን ሁሉ ይወክላሉ ፡፡ አት: - “ለአለቆች . . . ለአባቶች ቤት አለቆች ተናገረ”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እነዚህ ቁጥሮች እነዚህ አለቆች የሚመሩትን ወታደሮች ብዛት ያመለክታሉ ፡፡ አት: - “የ 1000 ወታደሮች አዛዦች እና የ100 ወታደሮች አዛዦች” ወይም 2) “ሺህ” እና “መቶ” ተብለው የተተረጎሙት ቃላት ትክክለኛ ቁጥሮችን አይወክሉም ፣ ግን ትላልቅና ትናንሽ ወታደራዊ ምድቦች ስሞች ናቸው። አት: - “የትላልቅ የጦር ምድቦች አዛዦች እና የትናንሽ የጦር ምድቦች አዛዦች ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የአባቶች ቤቶች መሪዎች” የሚለው መሳፍንቱን የበለጠ ይገልፃሉ ፡፡ አት: - “በእስራኤል ሁሉ ላይ ለሚገኙ መሳፍንት ሁሉ ማለትም የአባቶች ቤቶች መሪዎች”
እዚህ “መስፍን” ማለት በአጠቃላይ መሪዎች ማለት ነው ፡፡ የግድ የንጉሡ ልጆች ላይሆኑ ይቺላሉ፡፡ አት: - “ለመሪ ሁሉ”
እዚህ “ራሶች” በጣም አስፈላጊ የሆነ አካል ምሳሌ ነው ፡፡ “ቤቶች” ቤተሰቦችን ይወክላሉ ፡፡ አት: - “በእስራኤል የእስራኤል ነገዶች መሪዎች ናቸው” ( ዘይቤያዊ እና የባህሪ ስምን : ይመልከቱ)
ከኢየሩሳሌም በስተ ምዕራብ 9 ማይል ያህል ርቀት ላይ የምትገኝ ትንሽ ( የስሞች አተረጓጎም: ይመልከቱ)
“ድንኳን አዘጋጁ”
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “የሆርም የኡሪ ልጅ ባስልኤል የሠራው የነሐስ መሠዊያ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
“በገባዖን ኮረብታ ላይ ወጣ”
“1000” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ) ጠይቅ! ምን ልሰጥህ? ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “ከእኔ የምትፈልገውን ሁሉ ጠይቅ።”
“ታማኝነት” የሚለው የረቂቅ ስም “ታማኝነት” ወይም “በታማኝነት” ተብሎ ሊገለፅ ይችላል። ኣት: “ለዳዊት እጅግ ታላቅ ፍቅርን አሳይተኃል” ወይም “ለዳዊት በጣም ታማኝ ነበርኽ” ( የረቂቅ ስሞችን: ይመልከቱ)
እዚህ “አሁን” የሚለው ቃል ወደሚቀጥለው አስፈላጊ ነጥብ ትኩረትን ለመሳብ ይጠቅማል ፡፡
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ታደርገው ዘንድ ለአባቴ ለዳዊት ቃል የገባውን እባክህን አድርግ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ)
ይህ ምሳሌ የእስራኤላዊያንን ብዛት ያጎላል ፡፡ ኣት: - “ስፍር ቁጥር የሌላቸው ህዝብ” ወይም “እጅግ በጣም ብዙ ህዝብ” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
እነዚህን ያልተለመዱ ረቂቅ ስሞች ለማስወገድ “ጥበብ” እና “ዕውቀት”ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። ኣት ““ ጥበበኛ እንድሆን እና ብዙ ነገሮችን እንዳውቅ አድርገኝ ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ)
እዚህ “ፈራጅ” ማለት ገዥ ማለት ወይም መግዛት ማለት ነው ፡፡ ሰሎሞን ያለ እግዚአብሔር እርዳታ ብዙ ሰዎችን መግዛት የማይቻል መሆኑን ለመግለጽ ጥያቄን ይጠቀማል ፡፡ ኣት: - “ያለአንተ እርዳታ ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ህዝብ ሁሉ ማንም ሊፈርድ ይችላል።” ( አወያይ መጠይቅን: ይመልከቱ)
እዚህ “ልብ” ምኞትን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “ይህ የአንተ ፍላጎት ነበር” ወይም “አንተ የፈለከው ይህንን ነውና” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ወይም “የሚጠሉህን ለማሸነፍ ” ወይም “ጠላቶችህን ለመግደል”
እነዚህን የሚሉትን ረቂቅ ስሞች ለማስወገድ “ጥበብ” እና “ዕውቀት”ተብሎ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ “አሁን ጥበበኛ እና ብዙ ነገሮችን እንድታውቅ አደርግሃለሁ” ( የረቂቅ ስሞችን: ይመልከቱ)
እዚህ “ሰሎሞን” የሚለው ከእርሱ ጋር ያሉትን ሁሉንም ሰዎች ይወክላል ፡፡ ደግሞም “መጣ” የሚለው “ሄ ደ” ሊባል ይችላል። ኣት “ሰሎሞንና አብረውት ያሉት ሰዎች ወደ ኢየሩሳሌም ሄዱ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን እና ሂዱ እና ኑን: ይመልከቱ)
“ከመገናኛ ድንኳን”
“አንድ ሺህ አራት መቶ ሰረገሎች” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
“12,000 ፈረሰኞች” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
ይህ ሰረገሎቹን ያከማቹትን ከተሞች የሚያሳይ ነው ፡፡
ተራኪው በኢየሩሳሌም ውስጥ የነበረውን ከፍተኛ ብር ለማጉላት የተጋነነ ትረካ ይጠቀማል ፡፡ አት: - “ንጉሡ በኢየሩሳሌም እጅግ ብዙ ብር ነበረው ፣ ብሩ በምድር ላይ እንዳለ ድንጋይ ብዙ ነበር” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከል እና አጠቃላይን: ይመልከቱ)
ይህ በለስ የሚመስል ፍሬ የሚያፈራ ዛፍ ነው። ( የማይታወቁትን ይተርጉሙ)
“ማስመጣት” አንድን ነገር ከሌላ ሀገር ወደ አንድ ነገር የማምጣት ተግባር ነው። ይህ እንደ ግስ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ሰሎሞን ፈረሶቹን ከግብጽና ከቀዌ ያስመጣ ነበር” ( የረቂቅ ስሞችን: ይመልከቱ)
ይህ የክልል ስም ነው ፡፡ አንዳንዶች ቀዌን በትንሹ እስያ ውስጥ ከሚገኘው ከኪልቅያ ጋር አንድ ነው ብለው ያስባሉ ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ )
“በተቆረጠለት ዋጋ” ወይም “በገንዘብ”
አንድ ሰቅል ከ 11 ግራም ጋር እኩል የሆነ የክብደት መለኪያ ነው። ኣት: - “6.6 ኪሎ ግራም ገደማ ብር… ወደ 1.7 ኪሎ ግራም” ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ ክብደትን: ይመልከቱ)
“600” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
አንድን ነገር ከአንዱ አገር ወደ ሌላ ሀገር መላክ
ይህ የታሪኩን አዲስ ክፍል ያመለክታል፡፡
“ስም” የሚለው ቃል የግለሰቡ ስም ነው። አት: - “ያህዌ የሚኖርበትን ቤት እንዲሠሩ ህዝቡን አዘዘ” ወይም “ህዝቡ እግዚአብሔርን የሚያመልኩበትን ቤት እንዲሠሩ አዘዘ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
“ለመንግሥቱ የንጉሣዊው ቤተ መንግሥት” ወይም “ለራሱ ቤተ መንግሥት”
“70,000 ወንዶች… 80,000 ወንዶች” (ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
እነዚህ የያህዌን ቤት ለመገንባት የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶች ብዛት ያላቸው እንደሆኑ ይታወቃል ፡፡ አት: - “ብዙ ቁሳቁሶችን ለመሸከም” ( የቃላት ግድፈትን: ይመልከቱ)
“ሦስት ሺህ ስድስት መቶ” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
እዚህ “ስም” ግለሰቡን ይወክላል። በ 2 ኛ ዜና 2 ፡1 ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ AT: - “አምላኬ እግዚአብሔር የሚኖርበት ቤት እሠራለሁ” ወይም “ሰዎች አምላኬ እግዚአብሔርን የሚያመልኩበትን ቤት እሠራለሁ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ሰሎሞን ህዝቡን ቤቱን እንዲሠሩ ያዛል ፡፡ ኣት: - “ሕዝቤ እንዲሠሩ ላዝ ነው” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ በመሠዊያው ፊት ለፊት ስለተቀመጡት 12 ዳቦዎች የሚያሳይ ነው ፡፡
ይህ ጊዜ ከጨረቃ እንቅስቃሴ ጋር የሚጣጣም የበዓል ጊዜ ነበር ፡፡
እዚህ “ይህ” የሚያመለክተው ህዝቡ ያህዌህን በቤተ መቅደሱ የሚያመለኩበትን መንገዶች ሁሉ ነው ፡፡ ኣት: - “እነዚህ እግዚአብሔር እስራኤልን ለዘላለም እንዲያደርግ ያዘዘው ነገሮች ናቸው”
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ከሌሎች አማልክት ትልቅ መሆኑን ሳይሆን ከሌሎች አማልክት የበለጠ አስፈላጊ እና ኃያል መሆኑን ነው ፡፡
ሰሎሞን ማንም ሰው ለእግዚአብሔር ቤት ለመሥራት ብቁ አለመሆኑን ለማጉላት አወያይ መጠይቅን ተጠሟል ፡፡ አት: - “አጽናፈ ሰማይም ሆነ ሰማይ እንኳ እሱን ለመያዝ የሚያስችል አቅም ስለሌለው ማንም ሰው ቤት ሊሠራለጽ አይችልም። መስዋዕት የሚቀርብበት ቦታ ካልሆነ በስተቀር ለእርሱ ቤት ለመሥራት ብቁ አይደለሁም ፡፡ ( አወያይ መጠይቅን: ይመልከቱ)
ይህ የሰሎሞንን መልእክት ለጢሮስ ንጉሥ ለኪራም ይቀጥላል ፡፡
እነዚህ የተለያዩ የዛፍ ዓይነቶች ናቸው ፡፡ ( የማይታወቁትን ይተርጉሙ: ይመልከቱ)
አንድ ቆሮስ 220 ሊትር ነው። ሃያ ሺህ ቆሮስ 4,400 ኪ.ሊትር ጋር እኩል ነው. ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ ይዘትን: ይመልከቱ)
“20,000” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
“ስንዴ” የእኛ
የመታጠቢያ ገንዳ 22 ሊትር ነው ፡፡ ሃያ ሺህ የባዶስ መታጠቢያዎች ከ 440 ኪሎሊትር ጋር እኩል ናቸው። ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ ይዘትን: ይመልከቱ)
ይህ የነገሮች ስሞችን “ብልህነት” እና “ማስተዋልን” ለማስቀረት እንደገና ሊገለፅ ይችላል ፡፡ “AT” “በጣም ብልህ እና ብዙ ነገሮችን የሚረዳ” ( የረቂቅ ስሞችን: ይመልከቱ )
የነገሮች ስም የሆነው “ማስተዋል” የሚለው ቃል “ተረድቷል” ወይም “ጠቢብ” ተብሎ ሊገለጽ ይችላል። AT: “ብዙ ነገሮችን የሚረዱ” ወይም “በጣም ጥበበኛ”( የረቂቅ ስሞችን: ይመልከቱ)
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 2 ቁጥር 7 እንደተረጎሙት ከነዚህ ብዙዎቹን ቃላቶች ይተርጉሙ ፡፡
“ከፍተኛ ጥራት ያለው ጨርቅ” ወይም “ምርጥ ጨርቅ”
“እናቱ ከዳን ነገድ ናት” ወይም “እናቱ ከዳን ወገን ናት”
ይህ ከጢሮስ ንጉሥ ከኪራም ለሰሎሞን የሚናገረውን መልእክት ይቀጥላል ፡፡
ኪራም ሰለሞንን “ጌታዬ” ፣ ራሱንና ፣ የራሱን ሕዝብ “አገልጋዮቹ” ሲል ጠርቶታል። ይህ አክብሮት ማሳያ መንገድ ነው። ኣት: - “ጌታዬ አንተ የተናገርከውን እባክህን እነዚህን ነገሮች ለባሪያዎችህ ላክ” ( አንደኛ፣ ሁለተኛና ሦስተኛ መደብ ሰብኣዊን: ይመልከቱ)
እዚህ “አንተ” የሚለው ሰሎሞንን ያመለክታል። ሰሎሞን ምናልባት ሌሎች ሰዎች ዋናውን ሥራ እንዲሠሩ እንዳዘዘ አንባቢዎቹ ሊገነዘቡ ይገባል ፡፡ ኣት: - “አንተ ሰዎችህን እንጨቱን ወደ ኢየሩሳሌም እንዲወስዱ ታዛቸዋለህ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ሰሎሞን ምናልባት ሌሎች ሰዎች ሥራውን እንዲሰሩ እንዳዘዘ አንባቢዎቹ ሊገነዘቡት ይገባል ፡፡ ኣት: - “ሰሎሞን አገልጋዮቹ እንዲቆጠሩ አድርጎአቸው ነበር” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “153,600 መጻተኞች ነበሩ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን እና ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
“መቶ አምሳ ሦስት ሺህ ስድስት መቶ” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
“70,000 ወንዶች… 80,000 ወንዶች” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
እነዚህ የያህዌን ቤት ለመገንባት የሚያስፈልጉ በርካታ ቁሳቁሶች እንደሆኑ ይታወቃል ፡፡ አት: - “በርካታ ቁሳቁሶችን ለመሸከም” ( ግድፈተ ቃልን: ይመልከቱ )
“ሦስት ሺህ ስድስት መቶ” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
ሰሎሞን ሌሎች ሰዎች ሥራውን እንዲሰሩ እንዳሰማራ አንባቢዎቹ ሊገነዘቡት ይገባል። አት: - “የሰሎሞን ሠራተኞች መሥራት ጀመሩ… አዘጋጁ ፣…ጀመሩ . . . የሰሎሞን ሠራተኞች (መሠረት) ጣሉ“ ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ የተራራ ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጊም: ይመልከቱ)
“ኦርና” የሰው ስም ነው። “ኢያቡሳዊ” የቡድን ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጊም: ይመልከቱ)
“የ2ተኛ ወር 2ተኛ ቀን” ይህ በዕብራዊያን የቀን መቁጠሪያ ሁለተኛ ወር ነው። ሁለተኛው ቀን እንደ አውሮጳዊያን የቀን መቁጠሪያ ከሚያዝያ አጋማሽ ጋር ተቀራራቢ ነው። ( የዕብራዊያን ወራት እና ሕገኛ ቁጥርን: ይመልከቱ)
“በ 4ተኛው ዓመት” ( ሕገኛ ቁጥርን: ይመልከቱ)
በዋናው የታሪክ መስመር ውስጥ መቋረጥን ለማመልከት ይህ ቃል እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ እዚህ ላይ ተራኪው ስለ መቅደሱ መጠን እና ዲዛይን ማስረዳት ይጀምራል ፡፡
“60 ክንድ… 20 ክንድ።” አንድ ክንድ 46 ሴንቲሜትር ነው ፡፡ አት: - “27.6 ሜትር ርዝመት… 9.2 ሜትር” ( ቁጥሮችን እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ርቀትን: ይመልከቱ)
ከህንፃው የመግቢያ በር ጋር የሚያገናኝ እና የሚያገናኝ ጣሪያ እና አምድ ያለው የሕንፃ ክፍል ነው። ይህ ወለል ቤተ መቅደሱን ከከበበው ግድግዳ የፊት ክፍል ጋር የተያያዘ ሊሆን ይችላል።
አንድ ክንድ 46 ሴንቲሜትር ነው ፡፡ አት: - “9.2 ሜትር” ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ ርቀትን: ይመልከቱ)
ሰሎሞን ሥራውን የሚሰሩ ሰዎች አሰማርቶ እንደነበረ አንባቢዎች ሊገነዘቡ ይገባል ፡፡ አት: - “የሰለሞን ሠራተኞች ለበጡት የቀረጹትንም…አስጌጡት"
ይህ የሚያመለክተው አዳራሻ ሳይሆን ሰፋ ያለ ክፍል ነው ፡፡
ሰሎሞን ሥራውን የሚሰሩ ሰዎች አሰማርቶ እንደነበረ አንባቢዎች ሊገነዘቡ ይገባል ፡፡ አት: - “የሰለሞን ሠራተኞች ለበጡት የቀረጹትንም…አስጌጡት" ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ውብ የሆኑ ፣ ከፍተኛ ዋጋ ያላቸው፣ እና ለጌጣጌጥ የሚያገለግሉ ድንጋዮች።
ይህ ምናልባት የክልል ስም ሳይሆን አይቀርም። (የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
ሰረገላ አንድን ሕንፃ ለመገንባት የሚያገለግል ረዥም ከባድ እንጨት ነው ፡፡
ሰሎሞን ሥራውን የሚሰሩ ሰዎች አሰማርቶ እንደነበረ አንባቢዎች ሊገነዘቡ ይገባል ፡፡ አት: - “የሰለሞን ሠራተኞች ገነቡ….ለበጡትም
አንድ ክንድ 46 ሴንቲሜትር ነው ፡፡ አት: - “9.2 ሜትር” ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ ርቀትን: ይመልከቱ)
“600 መክሊት” አንድ መክሊት 33 ኪሎግራም ነው። አት: - “ወደ 20 ሜትሪክ ቶን” ( ቁጥሮችን እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ገንዘብን: ይመልከቱ)
“50 ሰቅል።” አንድ ሰቅል 11 ግራም ነው። አት: - “55 ኪሎግራም” ወይም “ግማሽ ኪሎግራም ያህላል” ( ቁጥሮችን እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ገንዘብን: ይመልከቱ)
ሰሎሞን ሥራውን የሚሰሩ ሰዎች አሰማርቶ እንደነበረ አንባቢዎች ሊገነዘቡ ይገባል ፡፡ አት: - “የሰሎሞን ሠራተኞች ሠሩ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
አንድ ክንድ 46 ሴንቲሜትር ነው ፡፡ አት: - “9.2 ሜትር… 2.3 ሜትር” ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ ርቀትን: ይመልከቱ)
አንድ ክንድ 46 ሴንቲሜትር ነው ፡፡ አት: - “9.2 ሜትር” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ እርቀትን:ይመልከቱ)
ሰሎሞን ሥራውን የሚሰሩ ሰዎች አሰማርቶ እንደነበረ አንባቢዎች ሊገነዘቡ ይገባል፡፡ አት: - “የሰለሞን ሠራተኞች ሠሩ…..አስጌጡት ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
እነዚህን ቃላት በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 2 ቁጥር 7 እንደተቶረገመው ይተርጉሙ ፡፡
“ከፍተኛ ጥራት ያለው ጨርቅ” ወይም “ምርጥ ጨርቅ”
ሰሎሞን ሥራውን የሚሰሩ ሰዎች አሰማርቶ እንደነበረ አንባቢዎች ሊገነዘቡ ይገባል፡፡ አት: - “የሰሎሞን ሠራተኞች እንዲሁ ሠሩ… ሠሩም… እንዲሁ ሠሩ… አከናወኑ”
“35 ክንድ… 5 ክንድ።” አንድ ክንድ 46 ሴንቲሜትር ነው ፡፡ አት: - “16.1 ሜትር… 2.3 ሜትር” (ቁጥሮችን እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ እርቀትን: ይመልከቱ)
በአዕማዶቹ አናት ላይ ያሉ ማስጌጫዎች
“100 ሮማኖች” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
“በቀኝ በኩል… በግራ በኩል” ወይም “በደቡብ በኩል… በሰሜን በኩል”
“ሰሎሞን ሰየማቸው”
እግዚአብሔርን “አጽኚ” እንደሆነ የሚገልጽ ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ) በለዝ ይህ ስም “በብርቱ” ማለት ሲሆን እዚህ ላይ እግዚአብሔርን ለመግለጽ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ምክንያቱም “በእርሱ ውስጥ ብርታት አለ” ማለት ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
እዚህ “እሱ” የሚያመለክተው ሰለሞንን ነው ፡፡ ሰሎሞን ሥራውን የሚሠሩ ሰዎች አሰማርቶ እንደነበረ አንባቢዎች ሊገነዘቡ ይገባል፡፡ አት: - “የሰሎሞን ሠራተኞች ሠሩ” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
አንድ ክንድ 46 ሴንቲሜትር ነው ፡፡ ኣት: - “9.2 ሜትር… 4.6 ሜትር… 2.3 ሜትር… 13.8 ሜትር… በየ 46 ሴንቲ ሜትር” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ እርቀትን: ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ውሃ የሚይዝ ማጠራቀሚያን ወይም ገንዳን ነው ፡፡
ከአንዱ ጫፍ እስከ ሌላኛው ጫፍ
“ከአንዱ ጠርዝ ወደ ሌላው”
ዙሪያ በክብ ነገር ወይም ሥፍራ ዙሪያ ያለው ርቀት ወይም ልኬት ነው ፡፡
“ለአንድ ክንድ አሥር”
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሰራተኞቹ ኵሬውም ሲያቀልጡ” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ)
ይህ ለመስዋእት ውሃ የሚይዙ ገንዳ ወይም የውሃ ገንዳ ያመለክታል ፡፡
“በአሥራ ሁለት በሬዎች አናት ላይ ነበሩ”
እነዚህ ከነሐስ የተሠሩ የበሬዎች ምስሎች ናቸው። ኣት: - “አሥራ ሁለት ትላልቅ የበሬዎች ምስሎች” ወይም “አሥራ ሁለት የነሐስ በሬዎች” ( ታሳቢ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን: ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “የሰለሞን ሠራተኞች 'ኩሬውን' በበሬዎች አናት ላይ አኖሩት ' (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ)
አራት እግር ያለው እንስሳ የኋላ ሰውነት ክፍል ነው።
ይህ ወደ 8 ሴንቲሜትር ያህል ነው ፡፡ ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ እርቀትን: ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “የሰለሞን ሠራተኞች ከንፈሩን የጽዋ ከንፈር እንዲመስል ፣ ውጪውን የሱፍ አበባ አስመስለው ቀርጸውት ነበር” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ)
“3,000 ባዶስ።” ባዶስ ከ 22 ሊትር ጋር እኩል የሆነ የይዘት አሃድ ነው። ኣት: - “66 ኪሎሊትሮች” (ቁጥሮችን እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ እርቀትን: ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እርሱ” ሰለሞንን ያመለክታል ፡፡ ሰሎሞን ሌሎች ሰዎችን ሥራውን እንዲሠሩ እንዳሰማራ አንባቢዎች ሊገነዘቡ ይገባል ፡፡ አት: - “የሰለሞን ሠራተኞች ሠሩ… አኖሩ” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሰዎች በእነሱ ውስጥ የሚቃጠለውን መባ ለመፈፀም ያገለገሉ እቃዎችን ያጥቡ ነበር” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ)
እዚህ “እሱ” ሰለሞንን ያመለክታል ፡፡ ሰለሞን ሌሎች ሰዎች ሥራውን እንዲሠሩ አሰማርቶ እንደነበረ አንባቢዎች ሊረዱ ይገባል፡፡ አት: - “የሰሎሞን ሠራተኞች ሠሩ… አኖሩ… ሠሩ… ሠሩ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “በዲዛይናቸው መሠረት” ወይም “ሰሎሞን ሠራተኞቹን እንዲቀርጿቸው ባዘዘው መሠረት”( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ)
“በቀኝ በኩል… በግራ በኩል” ወይም “በደቡብ በኩል… በሰሜን በኩል”
“100 ድስቶች” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
ለመታጠብ የሚያገለግሉ ጥልቀት ያላቸው ሳህኖች
እዚህ “እሱ” ሰለሞንን ያመለክታል ፡፡ ሰሎሞን ሌሎች ሰዎች ሥራውን እንዲሰሩ እንዳሰማራ አንባቢዎች ሊገነዘቡት ይገባል ፡፡ ኣት: - “የሰለሞን ሠራተኞች ሠሩ… ለበጡ… አኖሩ”(የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
“ትልቁ አደባባይ”
“ከቤተ መቅደሱ ከደቡብ ምስራቅ ጎን ቀጥሎ”
በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 2 ቁጥር 13 ውስጥ ይህንን ስም እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡
መሠዊያውን ለመርጨት በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ደም መያዣ ሳህኖች
እዚህ ኪራም ቤተመቅደሱን የሰሩትን ሁሉ ይወክላል። ኣት: - “ኪራም እና ሌሎቹ ሠራተኞች የሠሩትን ሥራ ጨረሱ…።” (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከል: ይመልከቱ)
የአንድ አምድ የላይኛው ክፍል ኩልላት ይባላል ፡፡ በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 3 ቁጥር 3 ላይ “ጉልላት” እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “ጎድጓዳ ሳህን ቅርጽ ያላቸው አናቶች” ወይም “ሳህን ቅርጽ ያላቸው የላይኛው ክፍሎች”
ይህ በአዕማዶቹ የላይኛው ክፍል ላይ ያለውን የጌጣጌጥ ቅርፃ ቅርጾችን ወይም ምልክቶችን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “ሰንሰለቶችን የሚመስሉ ቅርፃ ቅርጾች”
“ሮማኖችን” በ 2 ዜና መዋዕል 3: 3 እንደተረጎምከው ተርጉም። (ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
እዚህ ኪራም አቢ ተብሎ የተጠራው ኪራም ፣ ከእርሱ ጋር አብረው የሚሠሩትን ሁሉ ይወክላል። ኣት: “ደግሞም ኪራም-አቢ እና የእርሱ የእጅ ጥበብ ባለሙያዎቹ ሠሩ” (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከል: ይመልከቱ)
“ሳህኖቹን”
ይህ ትልቅ እና ያጌጠ መታጠቢያ ነው ፡፡ በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 4 ቁጥር 2 -3 እንደተረጎምከው “ኩሬ” እና “በሬዎችን” ተርጉም ፡፡
“ሌሎች መሣሪያዎች” ወይም “ለመሠዊያው የሚያገለግሉ ሌሎች ዕቃዎች”
መንጸባረቅ እንዲችል ሠራተኞቹ ያለሰለሱት ናስ ፡፡
ሰሎሞን ሌሎች ሰዎችን ሥራውን እንዲሠሩ እንዳሰማራ አንባቢዎች ሊገነዘቡ ይገባል። አት: - “ንጉሡ ሠራተኞቹን እንዲጥሉት አዘዘ … የሰሎሞንም ሠራተኞች ሠቱ” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ተገቢ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እጅግ ብዙ ናስ ስለነበረ ማንም ሊመዝነው አልሞከረም ፡፡ አት: - “ማንም ሰው ናሱን ሊመዝን እንኳ አልሞከረም” ወይም 2) ይህ ከፍተኛውን የነሐስ መጠን አጋኖ በመግለጽ አፅኖት የሚሰጥ ነው ፡፡ ኣት: - “ናሱ በጠቅላላ ምን ያህል እንደሚመዝን እንኳ ሊገልጽ የሚችል ማንም አልነበረም” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን እና ግነትን እና አጠቃላይን: ይመልከቱ)
ሰሎሞን በእርግጥ ሌሎች ሰዎችን ሥራውን እንዲሰሩ እንዳሰማራ አንባቢዎች ሊገነዘቡት ይገባል ፡፡ ኣት: - “የሰሎሞን ሠራተኞች ሠሩ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ የሚያገለግሉትን ጎድጓዳ ሳህኖች እና መሳሪያዎች ሁሉ ነው።
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “ካህናቱ የመገናኛውን እንጀራ የሚያቀርቡባቸው ገበታዎች” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ )
ይህ በመሠዊያው ፊት ለፊት ስለተቀመጡት 12 ዳቦዎች የሚያሳይ ነው ፡፡ በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 2 ቁጥር 4 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “በውስጠኛው ክፍል ፊት እንዲቃጠል” ወይም “ካህናቱ በውስጠኛው ክፍል ፊት ለፊት እንዲቃጠሉ ዘይት ያኖሩበታል” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ )
ይህ “የቅድስተ ቅዱሳኑ” ወይም “የቅዱሱ ስፍራ” ሌላው ሥም ነው ፡፡
“አበባዎቹና” እና “ቀንዲሎቹ” የመቅረዞቹ አንድ ክፍል ናቸው ፡፡
ይህ ነገሮችን ለማንሳት የሚያገለግል በአንደኛው ጫፍ ከተገናኙ ከሁለት የእንጨት ወይም የብረት ዘንግጎች የተሠራ መሣሪያ ነው ፡፡
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሠራተኞቹ የመብራቶቹን ማጥፊያዎች … ከጥሩ ወርቅ…
እነዚህ የመብራት የዘይት መስመሮችን በማቋረጥ መብራቶቹን ለማጥፋት ያገለግሉ ነበር።
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ሠራተኞቹ የውስጠኛውን በሮች … ከወርቅ ሠሩ ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ )
ሰሎሞን ሌሎች ሰዎች ሥራውን እንዲሰሩ እንዳሰማራ አንባቢዎች ሊገነዘቡት ይገባል ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “የሰሎሞን ሠራተኞች ሁሉንም ለየእግዚአብሔር ቤት ሥራ ካጠናቀቁ በኋላ ፣አመጡ” ( የባህሪ ስምን እና ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ )
መጋዘኖች ፣ ነገሮች የሚቀመጡባቸው ወይም የተቀመጡባቸው ክፍሎች
እዚህ “ራሶች” ለአንድ ነገር በጣም አስፈላጊ ለሆነ አካል ምሳሌ ነው ፡፡ ኣት: - “የየነገዶቹ መሪዎች ሁሉ” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት 1) ሰሎሞን ወደ ኢየሩሳሌም የጠራውን እና በ 5: 2 ውስጥ የተዘረዘሩትን) ወይም 2) በአጠቃላይ ለበዓሉ ወደ ኢየሩሳሌም የተጓዙትን ፣ እንጂ የግድ እስራኤል ውስጥ ለሚኖሩ ወንድ ሁሉ አይደለም ፡፡ (ግነትን እና አጠቃላይን: ይመልከቱ)
ይህ በዕብራይስጥ የቀን አቆጣጠር በሰባተኛው ወር በአሥራ አምስተኛው ቀን የሚከበር የዳስ በዓል ነው። ይህ በምዕራባዊያን የቀን መቁጠሪያ በጥቅምት ወር መጀመሪያ ላይ ነው። (ተመልከት/ች: የዕብራዊያንን ወራት እና ሕገኛ ቁጥርን እና ታሳቢ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን: ይመልከቱ)
ይህ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ያገለገሉትን ጎድጓዳ ሳህኖችን እና መሳሪያዎችን ያመለክታል። በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 4 ቁጥር 19 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
እዚህ “ሁሉ” አጠቃላይ ነው ማለትም ብዙ እስራኤላውያን ማለት ነው ፡፡ (ግነትን እና አጠቃላይን: ይመልከቱ)
ይህ የተሠዉትን እጅግ በጣም ብዙ እንስሳት የሚያጎላ ማጋነን ነው ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ማንም ሊቆጥረው ከሚችለው በላይ የበጎች እና በሬዎች መሠዋት ” ወይም “እጅግ በጣም ብዙ በጎች እና በሬዎች መሠዋት ” ( ግነት እና አጠቃላይ እና ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ: ይመልከቱ )
“ወደ ውስጠኛው ቤት ይኸውም ወደ ቅድስተ ቅዱሳኑ ሥፍራ፣ ሥር”
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ካህናቱ የተሸከሙባቸው መሎጊያዎች” ( ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ : ይመልከቱ)
ይህ ገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሰዎች መጨረሻቸውን ማየት ይችላሉ… ሰዎች አያዩአቸውም”
ይህ ማለት ጸሐፊው የጻፈበትን ቀን የሚያመለክት ነው ፡፡
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አንድን አስፈላጊ ክስተት ለማመልከት እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያከናውንበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ ፡፡
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ))
“ወንዶችና ሌሎች ዘመዶች”
ሁለት ቀጭን ፣ ክብ የብረት ሳህኖች ከፍተኛ ድምጽ ለመፍጠር አንድ ላይ የሚመቱ ( የማይታወቀውን ይተርጉሙ: ይመልከቱ))
“አንድ መቶ ሀያ ካህናት” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ))
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔርን ሲያመሰግኑ እና ሲከብሩ አንድ ድምጽ ማሰማት” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “በከፍተኛ ድምፅ ዘመሩ” ( ፈሊጥን: ይመልከቱ))
“ቃል ኪዳናዊ ታማኝነት” የሚለው የረቂቅ ስም “ታማኝነት” ተብሎ ሊገለፅ ይችላል። ኣት: “ለዘላለም ታማኝ ነውና” ( የረቂቅ ስም : ይመልከቱ )
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ከዚያም ደመና የእግዚአብሔርን ቤት ሞላው” (ተመልከት/ች: ገቢራዊ ወይም ተብሮኣዊ)
ሰሎሞን ስእግዚአብሔር ሲናገር ለሌላ ሰው የሚናገር ይመስላል ይህም ለእግዚአብሔር ያለውን አክብሮት ለማሳየት ነው፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ሆይ ፣ አንተ አልህ” ( አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሦስተኛ መደብ ሰብዓዊን: ይመልከቱ)
እዚህ “ወፍራም” የሚለው ቃል ጨለማው እጅግ በጣም ከባድ መሆኑን ያሳያል ፡፡ እግዚአብሔር ኃጢአተኛ ሰዎች እንዲመለከቱት እንደማይፈቅድ ሲናገር በጨለማ ውስጥ እንደሚኖር አስመስሎ ተናግሯል፡፡ ኣት: - “በታላቅ ጨለማ ውስጥ” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ሰሎሞን ፣ ሕዝቡ ቤተ መቅደሱን እንዲሠሩ ማዘዙን እና እንዴት መሥራት እንዳለባቸው መናገሩን እርሱ ራሱ እንደገነባው አስመስሎ ይናገራል ፡፡ ኣት: - “እኔና ሕዝብህ እጅግ ከፍ ያለ መኖሪያ ሠርተንላችኋል” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ ስለመወከል : ይመልከቱ )
በጣም አስፈላጊ ለሆነ ሰው የሚመጥን የሚያምር ቤተ
“ማኅበሩ ሁሉ” የሚለው ሐረግ አጠቃላይ ነው ፡፡ ይህ ማለት እያንዳንዱ እስራኤልላዊ ቆሞ ነበር ማለት ሳየሆን ፣ እዚያ ተሰብስበው የነበሩ ሰዎች ሁሉ ቆመው ነበር ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “የእስራኤል ሕዝብ በዚያ ቆመው ነበር” ( ግነትን እና አጠቃላይን : ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን አወድሱ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን : ይመልከቱ)
ንጉሥ ሰሎሞን በእውነቱ ከንጉሥ ዳዊት ልጆች አንዱ ነበር ፡፡
“ይሄኛው እንዲከሰት አድርጓል ።” “ይሔኛው” የሚለው ቃል እግዚአብሔር ቃል የገባውን ያመለክታል። አት: - “የገባውን ቃል መፈጸሙን አረጋግጧል” ( የሚጠበቅ እውቀጥ እና የለተገለጸ መረጃ : ይመልከቱ )
እጅ በዘይቤአዊ አነጋገር ኃይል ማለተ ነው ፡፡ ኣት: - “በኃይሉ”( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
እዚህ “ስሜ” የሚለው ስያሜ የእግዚአብሔርን ሥም ይወክላል ፣ እና ስሙ በዚያ ስፍራ መኖሩ ሰዎች የእርሱን ታላቅነት በመገነዘብ እና በዚያ እንደሚያመልኩ የመለክታል ፡፡ ኣት: - “ሰዎች እዚያ እንዲያመልኩኝ ነው” ( የባህሪ ስም: ይመልከቱ)
“በሰዎች ላይ አለቃ” መሆን እነርሱን መግዛትን ያመለክታል። ኣት: - “ሕዝቤን እስራኤልን ይገዛል” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
እዚህ “ስሜ” የሚለው ስያሜ የእግዚአብሔርን ሥም ይወክላል ፣ እና ስሙ በዚያ ስፍራ መኖሩ ሰዎች የእርሱን ታላቅነት መገንዘባቸውንና በዚያ እርሱን ማምለካቸውን የመለክታል ፡፡ ኣት: - “ሰዎች እዚያ እንዲያመልኩኝ ነው” ( የባህሪ ስም : ይመልከቱ)
በሰዎች ላይ “የበላይ” መሆን እነሱን መግዛትን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ሕዝቤን እስራኤልን እንዲገዛ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ንጉሥ ሰለሞን በቤተ መቅደሱ ውስጥ ለሕዝቡ መናገሩን ቀጠለ።
እዚህ ላይ የዳዊት ልብ እንደ ኮንቴይነር ተደርጎ ተገልጾአል ፣ እናም እርሱ የፈለገው ነገር በእቃ መያዥያው ውስጥ ያለ እቃ እንደሆነ በማስመሰል ተገልጾአል ፡፡ ኣት: “አባቴ ዳዊት ተመኝቶ ነበር… አንተም ተመኘህ ….ለሥራት መመኘት ( የባህሪ ስም : ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ያህዌህ ስም ራሱን ይወክላል ፡፡ አት: - “ለያህዌ… ለእኔ” ወይም 2) የያህዌ ስም ማንነቱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ለያህዌ ዝና… ስለ ስሜ ሲባል” ( የባህሪ ስምን : ይመልከቱ)
“በልብህ ስለሆነ” ወይም “ስለ ፈለግህ”
'የአንተ ዘር የሚሆነው' ወይም “አንተ አባት የምትሆነው”
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “እሱ ያደርጋል ያለውን ያለውን በትክክል ፈጽሟል” (አይዲዮን ይመልከቱ)
ከፍታ ኃይልን ይወክላል። አት: - “አባቴ ዳዊት የነበረውን ኃይል ተጎናጸፍኩ” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ዙፋኑ በዙፋኑ ላይ የተቀመጠው ሰው ተግባር የሚያመለክት ነው ፡፡ ኣት: - “በእስራኤል ላይ እገዛለሁ” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ያእግዚአብሔር ስም ራሱን ይወክላል ፡፡ አት: - “ለእግዚአብሔር” ወይም 2) የእግዚአብሔር ስም ይወክላል። ኣት: - “ስለ እግዚአብሔር ስም” ( ዘይቤያዊ: ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የቃል ኪዳኑን ውል የጻፈባቸው የድንጋይ ጽላቶች ራሳቸው ቃል ኪዳን እንደሆኑ በማስመሰል ተገልጾአል። ኣት: “እግዚአብሔር የቃል ኪዳኑን ውል የጻፈባቸው ጽላቶች በእነዚያ ውስጥ ናቸው” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
“በዚያ በተሰበሰበው የእስራኤል ሕዝብ ፊት”
“እጆቹን ወደ ላይ ዘረጋ።” የሚለው እየጸለየ መሆኑን ለማሳየት ነበር ፡፡ ( ምሳሌያዊ ድርጊትን: ይመልከቱ)
እነዚህን ወደ ዘመናዊ መለኪያዎች መለወጥ ትችላለህ ፡፡ አት: - “እርዝመቱ ሁለት ሜትር ከሰላሳ አራት ሴንቲ ሜትር ፣ ወርዱ ሁለት ሜትር ከሰላሳ አራት ሴንቲ ሜትር ፣ ከፍታው አንድ ሜትር ከ ሀምሳ ሳንቲሜትር” ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ ርቀትን: ይመልከቱ)
ሰሎሞን እጆቹን ወደ ላይ ዘርግቶ ለመጸለይ በመድረክ ላይ ተንበረከከ ፡፡ እጆቹን ወደ ሰማይ መዘርጋቱ ወደ እግዚአብሔር መጸለዩን የሚያሳይበት አንድ መንገድ ነው። ( ምሳሌያዊ ድርጊትን: ይመልከቱ)
ይህ እንደ አዲስ ዓረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል ፡፡ ኣት.: - “በምድር ላይ። በምድር ባሪያዎችህን ለመውደድ የገባኸውን ቃል ትጠብቃለህ ፡፡”ወይም“ ባሪያዎችህን በታማኝነት ትወዳለህ ”
ስለ አንድ ሰው አኗኗር በመንገድ ላይ እንደሚሄድ ተብሎ ተገልጾአል ፡፡ አት: - “ አንተ እንደምትፈልጋቸው በሙሉ ልብ ሲኖሩ”( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ቃልን መጠበቅ አንድ ሰው ቃል የገባውን ማድረግ ማለት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። ኣት: - “ለባሪያህ ለአባቴ ለዳዊት ቃል የገባኸውን ቃል የገባኸው አንተ ነህ” ( ስለፈሊጥ: ይመልከቱ)
“በአፍህ” የሚለው ሐረግ እግዚአብሔር ራሱ የተናገረውን አፅን mayት ሊሰጥ ይችላል ፡፡ ቃሉን የገባው ሌላ ሰው አልነበረም ፡፡ አት: - “አንተ ራስህ ተናገርክ”
እጅ የሚለው የእጅ ኃይል የሚወክል ነው ፡፡ ኣት: “እናም በኃይልህ የተናገርከውን ፈጽመሃል” ወይም “የተናገርከውን በኃይልህ ፈጽመሃል” ( ስለባህሪ ስም: ይመልከቱ)
ይህ ሰሎሞን ይህንን ጸሎት ያደረገበትን ቀን ይመለከታል ፡፡
ንጉሥ ሰሎሞን ጸሎቱን ቀጠለ ፡፡
ይህ ጥያቄ ነው ፡፡ አንድ ሰው የተናገረውን ጠበቀ ማለት ፈሊጣዊ አገላለጽ ሲሆን አንድ ሰው ቃል የገባውን ፈፀመ የሚል ትርጉም አለው ፡፡ አት: - “እባክህን የገባኸውን ቃል አድርግ” (ስለፈሊጥ: ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ዳዊት ሰው እንደሚያገኝ ሲናገር ዳዊትን የሚወርሰው ከዳዊት ዘር እንደሚሆን ይጠቁማል ፡፡ ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለጽ ይችላል ፡፡ አት: - “አንተ ሁል ጊዜ ከዘርህ የሚተካህ ይኖርሃል” (የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸን እና እጥፍ አሉታዊን : ይመልከቱ)
እዚህ “በፊቴ” የሚለው ቃል/ሐረግ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ሰውየውን እንደሚመርጥ እና ሰውየውም እግዚአብሔርን መታዘዝ እንደሚፈልግ ያሳያል ፡፡ (የሚጠበቅ እውቀትን እና የልተገለጸን መረጃ: ይመልከቱ)
ዙፋኑ የሚያመለክት በዙፋኑ ላይ የሚቀመጠውን ሰው ተግባር ነው ፡፡ አት: - “በእስራኤል ላይ ይገዛል” (የባህሪ ስም : ይመልከቱ)
አንድ ሰው የሚያሳየው በህሪይ ግለሰቡ በመንገድ ላይ እንደተጓዘ ተደርጎ ተገል። አት: - “እንደ ታዘዝከኝ ሕጌን እንዲታዘዙ” ወይም “ለእኔ ታማኝ እንደሆንኸ ለሕጌ ታማኝ ይሁኑ” (ዘይቤያዊን : ይመልከቱ)
“ለባሪያህ ለዳዊት የነገርኸውን ቃል እንድትፈጽመው እፈልጋለሁ”
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። አት: - “ቃልህን አጽና” ወይም “ቃልህን ፈጽም” (ጥራዝ 2: ትርጉም: ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ)
“ቃል የገባኸው ነገር”
ንጉሥ ሰሎሞን ጸሎቱን ቀጠለ ፡፡
ለዚህ ጥያቄ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሰለሞን እንዲመለስለት የሚፈልገውን ጥያቄ እየጠየቀ ነው 2) ጥያቄው አወያይ መጠይቅ ነው ፣እና ሰሎሞን እግዚአብሔር በምድር ላይ ይኖር ዘንድ በጣም ትልቅ እና ታላቅ መሆኑን አፅንኦት እየሰጠ ነው ፡፡ ኣት: - “በእርግጥ እግዚአብሔር በምድር ላይ ይኖራል ማለት አይቻልም!” ( ስለአወያይ መጠይቅ: ይመልከቱ)
እዚህ ሰለሞን ለእግዚአብሔር ያለውን ታላቅ አክብሮት ለማሳየት ሦስተኛ ሰብአዊ መደብ በመጠቀም ስለ እግዚአብሔር ይናገራል ፡፡ በሁለተኛው ሰብአዊ መደብ ውስጥ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ግን ታደርጋለህ” (አንደኛ ፣ ሁለተኛ ፣ ወይም ሦስተኛ መደብ ሰብአዊን : ይመልከቱ)
እዚህ “እነሆ” እርሱ አንድ አስፈላጊ ነገር ሊናገር መሆኑን ያሳያል ፡፡
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ከአጽናፈ ሰማይ እና ሰማይ ሁሉ እጅግ የሚበልጥ መሆኑን ነው ፡፡ በ 2 ዜና 2 6 ውስጥ ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ (የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸን መረጃ)
“ ስለዚህ እኔ የገነባሁት ይህ ቤተ መቅደስ በእርግጠኝነት ሊይዝህ አይችልም”
ሰሎሞን ፣ ሕዝቡ ቤተ መቅደሱን እንዲገነቡ ስለማዘዙ እና እንዴት አድርገው መሥራት እንዳለባቸው ስለመናገረ ሲናገር ቤቱን እርሱ ራሱ እንደገነባው አስመስሎ ተናግሯል ፡፡ AT: - “ሕዝብህ በእኔ መሪነት የሠራው ይህ ቤተ መቅደስ” ወይም “እኔና ሕዝብህ የገነባነው ይህ ቤት” (ብዙሃኑን በአንድ ወይም አንዱን በብዙሃኑ መወከል: ይመልከቱ)
“ጸሎት” እና “ልመና” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ያሚሰጡ ሲሆን እርሱ ልመናውን በሚያቀርብበት ወቅት ከልቡ እንደሆነ ያሳያሉ ፡፡ ሰለሞን ያህዌን እንደሚከብር ለማሳየት እራሱን “አገልጋይህ” ሲል ጠርቶታል ፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ ሰብዓዊ ውስጥ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እኔ ይህንን ልመና ሳቀርብ እኔን አገልጋይህን አክብረኝ” (ስለ እጥፍ እና ስለ አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሦስተኛ መደብ ሰብዓዊ: ይመልከቱ)
“ጸሎት” እና “ልመና” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ያሚሰጡ ሲሆን እርሱ ልመናውን በሚያቀርብበት ወቅት ከልቡ እንደሆነ ያሳያሉ ፡፡ ሰለሞን ያህዌን እንደሚከብር ለማሳየት እራሱን “አገልጋይህ” ሲል ጠርቶታል ፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ ሰብዓዊ ውስጥ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እኔ ይህንን ልመና ሳቀርብ እኔን አገልጋይህን አክብረኝ” (ስለ እጥፍ እና ስለ አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሦስተኛ መደብ ሰብዓዊ: ይመልከቱ)
ክፍት የሆኑ ዓይኖች የሚለው ዘይቤ ሲሆን መየትን የሚወክል ነው ፣ እዚህ ማየት የሚለው ቃል ጥበቃን ያመለክታል ፡፡ “እባክህን ይህንን ቤተ-መቅደስ ጠብቅ” ወይም “እባክህን ይህንን ቤተ-መቅደስ ከልል” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ይህ ሜሪዝም ነው ፡፡ ኣት: - “ሁል ጊዜ” ወይም “በቋሚነት”( ስለ ሜሪዝም: ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የያህዌህ ሥም ራሱን ይወክላል ፡፡ አት: - “እንደምትገኝ ቃል የገባህበት ቦታ” ወይም 2) የእግዚአብሔር ስም ስሙን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ሰዎች አንተን የሚያውቁበት ቦታ እንዲሆን ቃል ቃል የገባህበት” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ሰለሞን ያህዌን እንደሚከብር ለማሳየት እራሱን “አገልጋይህ” ሲል ጠርቶታል ፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ ሰብዓዊ ውስጥ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እኔ አገልጋይህ ወደዚህ ቦታ የምጸልየውን ጸሎት” ( ስለአንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሦስተኛ መደብ ሰብዓዊ: ይመልከቱ)
ንጉሥ ሰሎሞን ጸሎቱን ቀጠለ ፡፡
ሰሎሞን ያህዌን እንደሚያከብር ለማሳየት ስለራሱ “አገልጋይህ” ሲል ይናገራል ፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ ሰብዓዊ ውስጥ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ስለዚህ ጥያቄዎቼንና የሕዝብህን እስራኤል ልመናዎች ስማ ” ( ስለ አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ ሰብዓዊ: ይመልከቱ)
“ጸሎታችንን ስትሰማ እባክኸን ኃጢአታችንን ይቅር በል”
ንጉሥ ሰሎሞን ጸሎቱን ቀጠለ ፡፡
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “አንድ ሰው እንዲምልለት ይጠይቃል” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን : ይመልከቱ )
ይህ ቤተመቅደሱን ያመለክታል ፡፡
የአንድን ሰው ምግባር በራሱ ላይ ማምጣት በመጥፎ ድርጊቱ መቀጣትን ያመለክታል። አት: - “ የሚገባውን ቅጣት መስጠት” ( ስለ ዘይቤያዊ: ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ራስ” ሙሉውን ሰው ያመለክታል ፡፡ አት: - “በእርሱ ላይ” ( አንዱ ሁሉን ወይም ሁሉ አንዱን የሚወክልበትን አገላለጽ : ይመልከቱ)
“ንፁህ ስለሆነ የሚገባውን ስጠው”
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ጠላት ሕዝብህን እስራኤል ድል ሲያደርግ” ( ገቢራዊ ወይም ተቢሮአዊ: ይመልከቱ)
“ሕዝብህ እስራኤል አንተን በድለዋልና”
እዚህ “ወደ አንተ ተመለሱ” እንደገና ለእግዚአብሔር መገዛትን ያመለክታል ፡፡ አት: - “እንደገና ለአንተ ከተገዙ” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “አንተን መበደላቸውን አምነው” ወይም 2) “ቢያወድሱህ” ወይም 3) “ከአሁን ጀምሮ እንደሚታዘዙህ ቢናገሩ” ፡፡
“ይቅር ባይነት” የሚለው የነገሮች ስም እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል። አት: - “ይቅር እንድትላቸው ቢጠይቁህ” ( የረቂቅ ስሞችን: ይመልከቱ)
“ማዳመጥ” ፈሊጥ ሲሆን ለጸሎት መልስ መስጠት ማለት ነው አት: - “እባክህን ጸሎታቸውን አክብር” ወይም “እባክህን ጸሎታቸውን መልስ” ( ስለፈሊጥ : ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የእግዚአብሔር ህዝብ ጠላቶቻቸው በሚሠያሸንፏቸው ጊዜ በሌሎች ሀገሮች ውስጥ እንደሚኖሩ ነው ፡፡ ኣት: - “ወደ ገዛ ምድራቸው መልሳቸው” ( የሚጠበቅ እውቀት እና የልተገለጸ መረጃ: ይመልከቱ)
ሰማዩ እግዚአብሔር ዝናብ የሚያከማችበት ቤት ነው ተብሎ ይነገራል ፣ እና እግዚአብሔር ዝናብ እንዲዘንብ በማይፈልግበት ጊዜ የቤቱን በር ይዘጋል። ኣት: - “ከሰማያት ዝናብ እንዲዘንብ ካልፈቀድክ” ( ዘይቤያዊ: ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “በአንተ ላይ ኃጢአት መፈጸማቸውን አምነው” ወይም 2) “ቢያወድሱህ” ወይም 3) “ከአሁን ጀምሮ እንደሚታዘዙህ ቢናገሩ” ፡፡
እዚህ “ቢመለሱ” የሚለው ድርጊቱን ማቆምን የሚያመለክት አነጋገር ነው ፡፡ ኣት: - “ኃጢአታቸውን መሥራታቸውን ማቆም ” ወይም “በኃጢአት መፈጸማችሁን ማቆም” ( ዘይቤያዊን : ይመልከቱ)
የአንድ ሰው አኗኗር ግለሰቡ በመንገድ ላይ እየተጓዘ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ ኣት: - “ሊኖሩበት የሚገባ መልካም መንገድ” ( ዘይቤያዊን : ይመልከቱ )
ምድሪቱ እንደ ርስት ሆና ተገለጾአል ምክንያቱም እግዚአብሔር ለዘላለም እንዲወርሱ ስለ ፈለገ ነው ፡፡ ኣት: - “ለህዝብህ ለዘላለም የሰጠሃቸው ምድርህ” ( ዘይቤያዊን : ይመልከቱ)
እነዚህ ግብርና ቋንቋዎች ሲሆኑ በሰብሎች ላይ በዝናብ እጥረት ወይም መብዛት የሚከሰቱ በጣም አዝጋሚ የሆነ የሰብሎችን ሞት የሚያመለክቱ ናቸው ፡፡
“አንበጣ” ሰብሎችን በመመገብ ጥፋት የሚያስከትል የአንበጣ ዓይነት ነው። “አባ ጨጓሬ” የሚለው ቃል የአንበጣውን የመጀመሪያ የእድገት ደረጃ ያመለክታል ፡፡
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “አንድ ሰው ወይም ሕዝብህ እስራኤል ሁሉ ቢፀልይ እና ቢለምን ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ)
“ጸሎት” እና “ልመና” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ አንድ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ ግለሰቡ ልመናውን ሲያቀርብ ከልቡ እንደነበረ ያመለክታሉ ፡፡ ( ድግግሞሽ: ይመልከቱ )
እዚህ “መቅሰፍት” የሚለው ዘይቤያዊ አገላለጽ ሲሆን ኃጢያት ማለት ነው ፣ እና ኃጢያትና ሀዘንም በሕዝቡ ልብ ውስጥ እንደሆኑ ተገልጻል ፡፡ አት: - “በገዛ ልቡ ውስጥ ያለውን ኃጢአትና ኀዘን ማወቅ” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ይህ ወደ ቤተ መቅደሱ አምላክ እየጸለዩ መሆናቸውን የሚያሳዩበት መንገድ ነበር። በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 6 ቁጥር 12 ላይ “እጆቹን ዘርግቶ” እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ( ምሳሌያዊ ድርጊትን: ይመልከቱ )
እዚህ “መንገዶቹ” የሚለው የግለሰቡን ባህሪ ያመለክታሉ። አት: - “ስላደረገው ነገር” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
እዚህ “በመንገድህ ይሄዱ ዘንድ” እግዚአብሔር እንደሚፈልገው መኖርና መመላለስ ያመለክታል ፡፡ አት: - “እንደፈለግኸው እንዲኖሩ” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ንጉሥ ሰሎሞን ጸሎቱን ቀጠለ ፡፡
እንግዶች የሚመጡት ስለ እግዚአብሔር ታላቅነት ስለሰሙ ነው ፡፡ አት: - “ ስለ ታላቅ ስምህ ፣ ስለ ኃያል እጅህና ስለ ተዘረጋ ክንድህ የሚሰማ- ከመጣ” ( የሚጠበቅ እውቀት ወይም ያልተገለጸ መረጃ : ይመልከቱ)
እዚህ የእግዚአብሔር ስም ማንነቱን ያሳያል ፡፡ አት: - “ታላቅ ስምህ” ወይም “ታላቅነትህ”((ተመልከት/ች: ዘይቤያዊ)) ኃያል እጅህንና የተዘረጋ ክንድህ እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ ተመሣሳይ ትርጉም ያላቸውና የእግዚአብሔርን ኃይል የሚያመለክቱ ናቸው ፡፡ ((ተመልከት/ች: ድግግሞሽ እና የባህሪ ስም ))
አንድ ሰው ወደ ቤተ መቅደስ ሲጸልይ ወደ እግዚአብሔር እየጸለየ እንዳለ ያሳያል። ((ተመልከት/ች: ምሳሌያዊ ድርጊት))
እዚህ የእግዚአብሔር ስም ማንነቱን ይወክላል ፡፡ አት: - “ስምህን እንዲያውቅ” ወይም “ታላቅነትህን እንዲያውቅ” (የባህሪ ስምን : ይመልከቱ)
“ያንተ ሕዝብህ እስራኤል ስምህን እንደሚያውቅ እና እንዲፈሩህ”
“በስምህ ተጠርቷል” የሚለው ሐረግ የሚያሳየው እግዚአብሔር ቤቱን እንደያዘውና የቤቱ ባለቤት እንደሆነ ነው ፡፡ ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እኔ የሠራሁት ይህንን ቤት የራስህ አድርገው” ( ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ : ይመልከቱ)
ሰሎሞን ፣ ሕዝቡ ቤተ መቅደሱን እንዲሠሩ ስለማዘዙ እና እንዴት መሥራት እንዳለባቸው ስለመናገሩ ሲገልጽ እሱ ራሱ እንደሠራው አስመስሎ ተናግሯል ፡፡ በ 2 ዜና 6 18 ውስጥ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደቶሮጎምከው ተመልከት ፡፡ አት: - “ሕዝብህ በእኔ መሪነት የሠራው ይህ ቤት” ወይም “እኔና ሕዝብህ የሠራነው ይህ ቤት” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መተካት: ይመልከቱ)
ንጉሥ ሰሎሞን ጸሎቱን ቀጠለ ፡፡
እነዚህ ግምታዊ ሁኔታዎች ሲሆኑ ሰሎሞን በሚናገርበት ጊዜ አልተከሰቱም ፣ ነገር ግን ሰለሞን ወደፊት እንደሚከሰቱ ያውቅ ነበር ፡፡ ያልተከናወኑ ግን ወደፊት ሊከሰቱ ስለሚችሉ ነገሮች በአንተ ቋንቋ የለውን አገላለጽ ተጠቅመህ ግለጽ ። ( መላምታዊ ሁኔታዎች: ይመልከቱ)
ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ መቅደሱ መጸለይ ወደ እግዚአብሔር እንደሚጸልዩ ነው ፡፡ (ምሳሌያዊ ድርጊትን: ይመልከቱ )
ሰሎሞን ፣ ሕዝቡ ቤተ መቅደሱን እንዲሠሩ ስለማዘዙ እና እንዴት መሥራት እንዳለባቸው ስለመናገሩ ሲገልጽ እሱ ራሱ እንደሠራው አስመስሎ ተናግሯል ፡፡ አት: - “ሕዝብህ በእኔ መሪነት የሠራው ይህ ቤት” ወይም “እኔና ሕዝብህ የሠራነው ይህ ቤት” (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከል : ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የያህዌህ ስም ራሱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ለአንተ” ወይም 2) የያህዌህ ስም ማንነቱን ይወክላል። አት: - “ስለስምህ” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
“ጸሎት” እና “ልመና” የሚሉት የነገሮች ስሞች እንደ ግሶች ሊገለጹ ይችላሉ። አት: - “ወደ አንተ ሲጸልዩ ወደ ልመናቸው” ( ድግግሞሽን: ይመልከቱ)
ይህ ከጠላቶቻቸው ጋር ሲዎጉ መርዳት ያመለክታል ፡፡
ንጉሥ ሰሎሞን ጸሎቱን ቀጠለ ፡፡
ሰለሞን በሚናገርበት ጊዜ እነዚህ ግምታዊ ሁኔታዎች አልተከሰቱም ፣ ነገር ግን ሰለሞን ወደፊት እንደሚከሰቱ ያውቅ ነበር ፡፡ ያልተከናወኑ ግን ወደፊት ሊከሰቱ ስለሚችሉ ክስተቶችን የሚገልጹ አገላለጾችን በቋንቋህ ካሉ ተጠቀም። (መላምታዊ ሁኔታዎችን : ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ለጠላት አሳልፈው ስጣቸው” ጠላት እነሱን እንዲይዛቸው መፍቀድን ያመለክታል ፡፡ ( ዘይቤያዊን : ይመልከቱ)
እዚህ “ይማርኳቸዋል” አገራቸውን ለቀው እንዲሄድ ማስገደድን ያመለክታል ፡፡ አት: - “ጠላቶቻቸው እንዲሄዱ ያስገድዷቸዋል” (ዘይቤያዊን : ይመልከቱ)
ይህ ገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ጠላቶቻቸው በምርኮ የወሰዷቸው አገር” (ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ : ይመልከቱ
“ምሕረት እንድታደርግላቸው ቢለምኑህ”
እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች አንድ ዓይነት ሲሆኑ የሰዎቹ አካሄድ ምን ያህል መጥፎ እንደነበረ አጉልተው ያሳያሉ። (ተመሳሳይነቶችን : ይመልከቱ)
ቃላቶቹ በመሠረቱ አንድ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆን ሕዝቡ ምን ያህል ኃጢአት እንደሠሩ አጉልቶ ያሳያል ፡፡ (ድግግሞሽን: ይመልከቱ)
እዚህ “ወደአንተ ቢመለሱ” ለያህዌህ እንደገና መገዛትን ያመለክታል ፡፡ አት: - “እንደገና ይገዙለታል” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
“በሙሉ ልባቸው” እና “በሙሉ ነፍሳቸው” የሚሉት ሐረጎች ፈሊጣዊ አገላለጽ ሲሆኑ “ሙሉ በሙሉ” እና “በሁለንተናቸው” የሚል ትርጉም አላቸው ፡፡ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ፡፡ አት: “ሙሉ በሙሉ” ( ፈሊጥን እና ድግግሞሽን: ይመልከቱ )
“ጠላቶቻቸው ምርኮኛ አድርገው በወሰዷቸው አገር”
ይህ እስራኤልን ያመለክታል ፡፡ ወደ እስራኤል መጸለያቸው ወደእስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር እንደጸለዩ ያሳያል ፡፡ አት: - “ወደ አገራቸው አቅጣጫ እየተመለከቱ መጸለይ” (ምሳሌያዊ ድርጊትን: ይመልከቱ)
ይህ ኢየሩሳሌምን የሚያመለክት ነው።
ሰሎሞን ፣ ሕዝቡ ቤተ መቅደሱን እንዲሠሩ ስለማዘዙ እና እንዴት መሥራት እንዳለባቸው ስለመናገሩ ሲገልጽ እሱ ራሱ እንደሠራው አስመስሎ ተናግሯል ፡፡ አት: - “ሕዝብህ በእኔ መሪነት የሠራው ይህ ቤት” ወይም “እኔና ሕዝብህ የሠራነው ይህ ቤት” (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን: ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የያህዌህ ስም ራሱን ይወክላል ፡፡ አት: - “ለአንተ” ወይም 2) የያህዌህ ስም ማንነቱን ይወክላል። አት: - “ስለስምህ”(የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
“ጸሎት” እና “ልመና” የሚሉት የነገሮች ስሞች እንደ ግሶች ሊገለጹ ይችላሉ። አት: - “ወደ አንተ ሲጸልዩ ወደ ልመናቸው” (ድግግሞሽን : ይመልከቱ)
እዚህ “አሁን” የሚለው ቃል ወደሚቀጥለው አስፈላጊ ነጥብ ትኩረትን ለመሳብ ይጠቅማል ፡፡
የተከፈቱ አይኖች ልማዳዊ አነጋገር ሲሆን ማየት ማለት ነው ፡፡ እዚህ በትኩረት መመልከትን ያመለክታል። ኣት: - “እባክህን ወደኛ አትኩር ” ወይም “እባክህን እኛን ተመልከት” ( የባህሪ ስምን : ይመልከቱ )
የሚያዳምጡ ጆሮዎች በትኩረት ማዳመጥን የሚወክል ነው፡፡። ኣት: - “እባክህ ጸሎትን አድምጥ” ( የባህሪ ስምን : ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርጽ ሊገለፅ ይችላል። ኣት: - “በዚህ ቦታ ለምናቀርበው ጸሎት” ወይም “በዚህ ቦታ ጸሎት ስናቀርብ ወደኛ ተመልከት” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን : ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔርን በዙፋኑ ላይ የተቀመጠ ይመስል ከዙፋኑ እንዲነሳና ወደዚህ ቦታ እንዲመጣ ይጠይቃል ፡፡ አት: - “አቤቱ አምላክ ሆይ ፣ ተነስና ወደ ማረፊያህ ስፍራ ተመለስ” ( ዘይቤአዊን : ይመልከቱ)
“የኃይልህ ተምሳሌት የሆነች ታቦት”
“መዳን” የሚለው የነገሮች ስም “ማዳን” በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1 ኛ) መዳንን መልበስ ማለት ምሳሌያዊ አነጋገር ሲሆን መዳንን ማግኘት ማለት ነው ፡፡ ኣት: “ካህናቶችህ… እንዳዳንካቸው … ያውቁ” ወይም 2) መዳንን መልበስ ማለት ምሳሌያዊ አነጋገር ሲሆን መዳንን ማሳየት ማለት ነው ፡፡ አት: - “ካህናቶችህ… ሰዎችን እንዴት እንደምታድኑ ያሳዩ” (ተመልከት/ች: ዘይቤያዊን እና የረቂቅ ስሞችን : ይመልከቱ)
የአንድን ሰው ፊት ማዞር እርሱን አለመቀበልን ያሳያል ፡፡ አት: - “የቀባሀውን አትጣል” (ተመልከት/ች: ዘይቤያዊ) የቀባኸው የተቀባህ ሰው ”ቅቡዕነት በእግዚአብሔር የመመረጥ መግለጫ ነው። ንጉሥ ሰሎሞን ምናልባት ስለ ራሱ እየተናገረ ሊሆን ይችላል ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “የቀባኸው” ወይም “ንጉሥ እሆን ዘንድ የመረጥኸኝ እኔ” (የባህሪ ስም እና ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ: ይመልከቱ)
“ሥራህ” የሚለው ሐረግ “ያደረግከው” በሚል ሐረግ ሊገለጽ ይችላል ፡፡ “ኣት” “ለባሪያህ ለዳዊት ስለ ቃል ኪዳንህ ታማኝነት ስትል ያደረከውን አስታውስ ”
“አስታውስ”
“የእግዚአብሔር ቤት” ወይም “ቤተ መቅደስ”
ይህ የትሕትና እና የአምልኮ አኳሃን ነው። አት: “ፊታቸው የድንጋይ ንጣፉኑ እየነካ መሬት ላይ ተንበረከኩ ” (ምሳሌያዊ ድርጊትን: ይመልከቱ)
“ቃል ኪዳናዊ ታማኝነት” የሚለው የነገሮች ስም “ታማኝነት” ገላጭ ቃል እና “ቃል መግባት” በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል ፡፡ “AT” “እግዚአብሔር በቃል ኪዳኑ ምክንያት ሁልጊዜ ለእኛ ታማኝ ይሆናል” ወይም “እግዚአብሔር ለእኛ ቃል የገባውን ሁል ጊዜ በታማኝነት ያደርገናል ፡፡ (የረቂቅ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ አጠቃላይ መግለጫ የሚያመለክተው 1) ሰሎሞን ወደ ኢየሩሳሌም የጠራቸውና እና በ 2 ኛ ዜና መዋዕል 5፡ 2 የተዘረዘሩትን ወይም 2) ለበዓሉ ወደ ኢየሩሳሌም ለተጓዙት ነው እንጂ በእስራኤል ለሚኖር ሁሉ አይደለም ፡፡ ( ግነትን እና አጠቃላይን : ይመልከቱ )
“22,000 በሬዎች” ( ቁጥሮችን : ይመልከቱ)
“አንድ መቶ ሀያ ሺህ በጎችና ፍየሎች” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
'እያንዳንዱ በተመደበለት ቦታ ቆሟል'
ከቀዳማዩ ሐረግ "ቆሞ" የሚለው ቃል ተወስዷል ፡፡ ኣት: - ሌዋውያኑም እንዲሁ የእግዚአብሔርን የሙዚቃ እቃ ይዘው ቆመው ነበር ” (የቃላትን ግድፈት : ይመልከቱ)
“ታማኝነት” የሚለው የረቂቅ ስም “በታማኝነት” ወይም “ታማኝ” በሚሉት ቃላት ሊገለጽ ይችላል ፡፡ በ 2 ኛ ዜና መዋዕል 7፡ 3 ላይ “የቃል ኪዳን ታማኝነትን” እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ አት: - “እግዚአብሔርከእኛ ጋር ለገባው ቃል ኪዳኑ ሁልጊዜ ታማኝ ነው” ወይም “እግዚአብሔር በታማኝ ፍቅር ሁልጊዜ ይወዳናል” ( የረቂቅ ስሞች: ይመልከቱ)
ይህ አጠቃላይ ቃል የሚያመለክተው በኢየሩሳሌም በዓል ላይ የነበሩትን ነውጂ በእስራኤል ለሚኖሩ ሁሉ አይደለም ፡፡ ( ግነት እና አጠቃላይ : ይመልከቱ)
ደራሲው ሰለሞን ለአንድ ሰው የነሐስ መሠዊያ እንዲሠራ ያዘዘውንና እንዴት እንደ ሚሠራው የነገረውን ራሱ እንደሰራው አድርጎ ጽፏል ፡፡ አት: - “ እርሱ በትዕዛዝ ያሰራው የነሐስ መሠዊያ” ወይም “ በሰው ያሠራው የነሐስ መሠዊያ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ የሆነበት ምክንያት ብዙ መባዎች ስለነበሩ ነው። አት: - “ከብዛቱ የተነሳ የሚቃጠል መሥዋዕት ፣ የእህሉን ቁርባን እና ስቡን መያዝ አልቻለም” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ግልጽ ያልሆነ መረጃን : ይመልከቱ)
ይህ አጠቃላይ ቃል የሚያመለክተው በኢየሩሳሌም በዓል ላይ የነበሩትን ነው ነውንጂ በእስራኤል ለሚኖሩ ሁሉ አይደለም ፡፡ (ተመልከት/ች: ግነት እና አጠቃላይ)
ሌባ ሃማት ከእስራኤል በስተ ሰሜን ሲሆን፥ የግብፅም ወንዝ ከእስራኤል በስተ ደቡብ ነበር። እነዚህ ከሁሉም የእስራኤል ክፍሎች ሰዎች በበዓሉ ላይ እንደነበሩ ለማሳየት ያገለግላሉ ፡፡ አት: - “ከሰሜን ከሐማት ጀምሮ እስከ ደቡብ እስከ ግብጽ ወንዝ ድረስ” ( የሚጠበቅ እውቀት እና የልተገለጸ መረጃን እና ሜሪዝምን እና የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
“ስምንተኛው” የሚለው ቃል “8” የሚል መደበኛ ቁጥርን ያመለክታል ፡፡ ( ሕገኛ ቁጥርን: ይመልከቱ)
ይህ ልዩ ኃይማኖታዊ ስብሰባ ነበር ፡፡
እዚህ “መቀደሱን ጠበቁ” የሚለው አገላለጽ “መቀደሱን ማክበር” ማለት ነው ፡፡( ፈሊጥን: ይመልከቱ)
ይህ በዕብራይስጥ የቀን አቆጣጠር ሰባተኛ ወር ነው። ሀያ ሦስተኛው ቀን በምዕራባዊው የቀን አቆጣጠር የጥቅምት ወር አጋማሽ ላይ ነው። ( የዕብራዊያንን ወራትን እና ሕገኛ ቁጥርን : ይመልከቱ)
“ደስታ” እና “ሐሴት” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ አንድ ዓይነት ትርጉም አላቸው ፡፡ በአድነት የደስታውን ትልቅነት ያጎላሉ ፡፡ አት: - “በጣም በተደሰቱ ልቦች” ወይም “እጅግም ደስ አላቸው” ( ድግግሞሽን: ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ድንቅ ቸርነቱን ስላሳየ” ወይም “ እግዚአብሔር በጣም መልካም ስለ ሆነ”
“የእግዚአብሔር ህዝብ እስራኤል፡፡” “የእርሱ ህዝብ” የሚለው ሐረግ እግዚአብሔር ለእስራኤል ታማኝ መሆኑን ያጎላል፡፡ (መለየትን ከማስታወቅ እና ከማስታዎስ ጋር : ይመልከቱ)
ሰሎሞን ምናልባት ሌሎች ሰዎች ሥራውን እንዲሰሩ እንዳዘዘ አንባቢዎች ሊገነዘቡ ይገባል ፡፡ ኣት: - “ሰሎሞን ያዘዛቸው ሠራተኞች የእግዚአብሔርን ቤትና የሰሎሞንን ቤት ሠርተው ጨረሱ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ልብ የተነገረው እንደ በመያዣ ተመስሎ ነው ፣ ምኞቶችም ወደ ልብ እንደመጡ ይናገራል ፡፡ ኣት: - “ሰሎሞን ሊሠራው የወደደውን ሁሉ” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ አት: - “በተሳካ ሁኔታ ጨረሰ” ወይም “በተሳካ ሁኔታ እንዲከናወን አድርጎታል” (ፈሊጥን: ይመልከቱ)
“በማታ” ወይም “አንድ ማታ”
“ሰዎች መስዋዕት የሚያቀርቡልኝ ቤት”
እዚህ “ሰማያት” ሰማይን የሚያመለክት ሲሆን እግዚአብሔር ዝናብን የሚያከማችበት ጋን ተደርጎ ተገልጾአል ፡፡ በ 2 ዜና 6፡ 26 ላይ የሚገኘውን ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ አት: - “ዝናብ ከሰማያት እንዲዘንብ ካልፈቀድኩኝ” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
“ምድር ” የሚለው ቃል በምድር ላይ ያሉትን እፀዋትን እና ሰብሎችን ይወክላል ፡፡ ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
“በሽታ መላክ” የሚለው በሽታ እንዲከሰት ማድረግን ያመለክታል ፡፡ አት: - “ሕዝቤን በበሽታ እንዲይዙ ባደርግ” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
እዚህ በእግዚአብሔር ስም መጠራት የሚለው ፈሊጥ ሲሆን የእግዚአብሔር ንብረት መሆን ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “የእኔ የሆነ” ( ፈሊጥን : ይመልከቱ)
እዚህ የእግዚአብሄር ፊት እነርሱን መቀበሉን ያሳያል ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች “ፊቴን ፈልጉ” የሚለው የሚያመለክተው 1) ወዲውኑ እርሱን ይቅርታ መጠየቅ። አት: - “እነርሱን ይቅር እንድል ለምኑኝ” ወይም 2) እርሱን ለማስደሰት አጥብቆ መፈለግ ፡፡ አት: - “እኔን ለማስደሰት ምረጥ” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
እዚህ “ቢመለሱ”የሚለው ምሳሌያዊ አነጋገር ሲሆን አንድን ነገር ከመሥራት መቆጠብ ማለት ነው ፣ “መንገዶች” የሚለው ደግሞ ባህሪን ያመለክታሉ ፡፡ አት: - “ክፉ ባሕርያቸውን አቆሙ” ወይም “መጥፎ ነገሮችን ማድረጋችሁን አቁሙ” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ብዙ የማይበቅለው መሬት የታመመ ነው ይባላል። አት: - “ምድራቸውን መልሶ መልካም ያድርገዋል” ወይም “ምድራቸው ጥሩ ሰብል እንዲያበቅል ያደርጋል” (ተስብኦትን: ይመልከቱ)
የተከፈቱ አይኖች ዘይቤ ሲሆን ማየትን ማለት ነው ፡፡ እዚህ በትኩረት መመልከትን ይወክላል። አት: - “ወደ እናንተ በትኩረት አመለከታለሁ” ወይም “እመለከታችኋለሁ”( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ጆሮቼ ያደምጣሉ የሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን በትኩረት ማዳመጥ ማለት ነው ። ኣት: - “ጸሎቶችን እሰማለሁ” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል። ኣት: - “በዚህ ቦታ ለምትጸልዩት ጸሎት” ወይም “ለእናንተ በዚህ ቦታ ወደ እኔ ስትጸልዩ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የእግዚአብሔር ስም ራሱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ለዘላለም በዚያ እሆን ዘንድ” ወይም 2) የእግዚአብሔር ስም የእርሱን ማንነት ይወክላል ፣ እና ስሙ በዚያ መኖሩ ሰዎች እርሱን በዚያ እያመለኩ አንዳለ ያመለክታል ። ኣት: - “ሰዎች ለዘላለም በዚያ ያመልኩኝ ዘንድ ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
እዚህ “ዐይኖቼ” የሚለው የእግዚአብሔርን ጥንቃቄ ያመለክታል ፣ “ልቤ” የሚለው ደግሞ ፍቅሩን ያመለክታል ፡፡ እነዚህ በቤተ መቅደሱ መገኘታቸው እርሱ ቤተ መቅደሱን እንደሚጠብቀው ያመለክታሉ ፡፡ አት: - “ለዘላለም እንከባከበዋለሁ ደግሞም እጠብቀዋለሁ” ( የባህሪ ስምን እና የሚጠበቅ እውቀትን እና የልተገለጸ መረጃን: ይመልከቱ )
እዚህ “አንተ” የሚለው ቃል ንጉስ ሰሎሞንን ያመለክታል።
እዚህ መሄድ ዘይቤአዊ አነጋገር ሲሆን መኖር የሚል ትርጉም አለው። በእግዚአብሔር ፊት መሄድ እሱን በመታዘዝ መኖርን ይወክላል ፡፡ አት: - “እንደ አባትህ እንደ ዳዊት ብትታዘዘኝ ”( ተመልከት/ች: ዘይቤያዊ)
ሰሎሞን ከዳዊት ልጆች አንዱ ነበር ፡፡
“ደንቦቼንና ድንጋጌዎቼን መታዘዝ”
እዚህ ዙፋኑ መግዛትን ያመለከታል ፡፡ የሰሎሞንን መንግሥት ዙፋን ማጽናት ማለት ሰሎሞን በእስራኤል የሚገዘ ዘር እንዲኖረው ማድረግ ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “የአንተ ዘሮች በመንግሥትህ ላይ እንዲገዙ አደርጋለሁ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለጽ ይችላል ፡፡ አት: - “ከዘርህ መካከል አንዱ ሁል ጊዜ በእስራኤል ገዢ ይሆናል” ወይም “ዘርህ በእስራኤል ውስጥ ሁል ጊዜ ይገዛሉ”
እዚህ ከእግዚአብሄር “መራቅ” ምሳሌያዊ አነጋገር ሲሆን እርሱን ማምለክ ማቆም ማለት ነው ፡፡ አት: - “ግን እኔን ማምለክን ብታቆሙ” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው 1) ለሁሉም የእስራኤል ሕዝብ ፣ ወይም 2) ለሰሎሞን እና ለዘሩ ነው ፡፡
እዚህ ላይ “ትዕዛዛት” እና “ሥርዓቶች” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ በትርጉማቸው አንድ ዓይነት ሲሆኑ እግዚአብሔር ያዘዘውን ሁሉ አፅንኦት ይሰጣሉ ፡፡ ( ድግግሞሽን: ይመልከቱ)
“እነሱ” የሚለው ቃል የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል ፡፡ እግዚአብሔር ህዝቡን ከምድሩ ለቀው እንዲወጡ ስለማድረግ ሲናገር ልክ እፅዋት ከነሥራቸው ከምድር እንደሚነቀሉ ህዝቡን እንደሚነቅላቸው ተናግሯል፡፡ AT: - “የሰጠኋቸውን ምድር ለቀው እንዲወጡ አደርጋለሁ” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ይህ ቤተመቅደሱን ያመለክታል ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የያህዌህ ስም ራሱን እግዚአብሔርን ይወክላል ፡፡ አት: - “ለራሴ የለየሁትን” ወይም 2) የያህዌ ስም የእርሱን ማንነት ይወክላል። አት: - “እኔ ለክብሬ የለየሁትን” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ቤተ መቅደሱን ስላለመቀበል ሲናገር ከእርሱ በጣም አርቆ እንደሚጥለው በሚመሽል መልኩ ይናገራል ፡፡ አት: - “እጥለዋለሁ” ወይም “ችላ እለዋለሁ” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
“ሰዎች ሁሉ ዘንድ መተረቻ ፣ መቀለጃ እንዲሆን አደርጋለሁ” ወይም “በእሱ ላይ ከማደርገው የተነሳ አሕዛብ ሁሉ ያፌዙበትና ይሳለቁበታል ”
“ይደነቃሉ”
በቤተ መቅደሱ ላይ በደረሰው ነገር እንደደነገጡ የሚያሳዩት የድንጋጤ ድምጽ ነው ( ምሳሌያዊ ድርጊትን: ይመልከቱ)
“ለእግዚአብሔር ታማኝ አልነበሩም” ወይም “እግዚአብሔርን አልታዘዙም”
ይህ ሐረግ እግዚአብሔርን ማምለክ የነበረባቸው ለምን እንደሆነ ይገልጻል ፡፡ (መለየት ከማስታወቅና ከማስታወስ ጋር : ይመልከቱ)
እዚህ “ያዙ” የሚለው ቃል ለእነሱ ታማኝ ለመሆን መምረጥን ያሳያል ፡፡ አት: - “ለሌሎች አማልክት ታማኝ ለመሆን መርጠዋል” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ ዓይነት ትርጉም አላቸው ፡፡ “ሰገዱላቸው” የሚለው ሐረግ ሰዎች በአምልኮ ውስጥ ይጠቀሙ የነበረውን አኳሃን ያሳያል ፡፡ (ተመሳሳይነትን: ይመልከቱ )
እዚህ ይህ ሐረግ የታሪኩን አዲስ ክፍል መጀመሪያ ለመጠቆም የሚያገለግል ነው፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያሳይበት መንገድ ካለ እዚህ ቦታ ላይ መጠቀም ትችላለህ ፡፡
“ከ 20 ዓመት በኋላ” (ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
ስለ ሰሎሞን ቤተመቅደሱ እና ቤተ መንግሥቱ እንዲሠሩ ለህዝቡ ትእዛዝ ማስተላለፍ እና እንዴተ መሠራት እንዳለበት መግለጽ ደራሲው ሲጽፍ ሰሎሞን ራሱ እንደሠራው አስመስሎ ጽፏል ፡፡ AT(አማራጭ ትርጉም): - “ሰለሞን የእግዚአብሔርን ቤትና የራሱን ቤት አሠራ” ወይም “በሰሎሞን መሪነት ቤተ መቅደሱና ቤተመንግስቱ ተሠራ” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ኪራም የጢሮስ ንጉሥ ነበር። በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 2 ቁጥር 11 ውስጥ ስሙን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ አት: - “የጢሮስ ንጉሥ ኪራም” ወይም “ንጉሥ ኪራም” (የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
ሰለሞን ሌሎች ሰዎች እንደገና እንዲገነቡ ስለማዘዙ ደራሲው ሲጽፍ እሱ ራሱ እንደገነባው በማስመሰል ጽፏል ፡፡ AT: -“ሰለሞን ኪራም ለእርሱ የሰጡት ከተሞች እንዲገነቡ አደረገ” ወይም “ሰሎሞን አዘዘ ህዝቡም ኪራም የሰጣቸውን ከተሞች ገነቡ” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ሰሎሞን መላውን ሠራዊት ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የሰለሞን ሰራዊት በሃማትሱባ ከተማ ላይ ጥቃት ሰነዘረ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከል እና የስሞችን አተረጓጎም
ታድሞር በዘመናዊቷ ሶሪያ የነበረች የእስራኤል ከተማ ናት። ሰለሞን ህዝቡን አዞ ከተማዋን ስለማሠራቱ ደራሲው ሲጽፍ ሰሎሞን ራሱ እንደሠራው በሚመስል መልኩ ጽፏል፡፡ አት: - “ሰለሞን በምድረ በዳ የታድሞር ከተማ እንዲሠራ አደረገ” ወይም “ሰሎሞን አዘዘ ፣ ሕዝቡም በምድረ በዳ ታድሞር የተባለችውን ከተማ ሠሩ” (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን: ይመልከቱ)
ታድሞር በዘመናዊቷ ሶሪያ የነበረች የእስራኤል ከተማ ነበረች። ( የስሞችን አተረጓጎም : ይመልከቱ)
“የማጠራቀሚያ ከተሞች” ወይም “የአቅርቦት ከተሞች ፡፡” እነዚህ መንግስት ምግብ ወይም አቅርቦትን ያከማቸባቸው ከተሞች ናቸው ፡፡
ሓማት ከእስራኤል በስተ ሰሜን የሚገኝ ሲሆን፣ በአሁኗ ሶሪያ ውስጥ ነበር። ( የስሞችን አተረጓጎም : ይመልከቱ)
እነዚህ በይሁዳ የነበሩ ሁለት ከተሞች ናቸው። የላይኛው ከተማ በኮረብታ አናት ላይ ሲሆን ታችኛው ከተማ በሸለቆው ውስጥ ነበር ፡፡ አት: - “ከፍ ብሎ ያለውን ቤትሮን እና ታችኛውን ቤትሖሮን” ወይም “በኮረብታው ላይ የሚገኘውን ቤትሖሮን እና በሸለቆው የሚገኛውን ቤትሖሮን” ( የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ )
ይህ በእስራኤል ውስጥ የነበረ ከተማ ነው። (የስሞች አተረጓጎም: ይመልከቱ)
'የነገሠባቸውን አገሮች ሁሉ'
“እነዚያ ሰዎች ከሞቱ በኋላ በምድሪቱ የቀሩት ዘሮቻቸው”
“ባሪያዎች”
ይህ ሐረግ ሰሎሞን ገባሮች አድርጎ ስላስቀመጣቸው ዘሮች ተጨማሪ መረጃ የሚሰጥ ነው ፡፡ አት: - “እናም ዘሮቻቸው አሁንም ገባሮች ናቸው” (ስለመለየት ከማስታወቅ እና ከማስታወስ ጋር: ይመልከቱ)
ይህ የ 2ኛ ዜና መዋዕል መጽሐፍ የተጻፈበትን ጊዜ ያመለክታል። በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 5 ቁጥር 9 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡
“ሰሎሞን ከእስራኤል ሕዝብ ማንንም ባሪያ አላደረገም”
“ሚስቱን የፈርዖንን ልጅ”
ሰሎሞን በሠራተኞቹ አማካኝነት ለሚስቱ ቤት እንዲሠራ ስለማድረጉ ደራሲው ሲጽፍ ሰለሞን ራሱ እንደሠራው አስመስሎ ጽፏል ፡፡ ኣት: “ሠራተኞቹ እንዲሠሩላት የደረገው ቤት” ወይም “ሠራተኞቹን በማዘዝ ወዳሠራለት ቤት” (የባህሪ ስምን : ይመልከቱ)
ዳዊት የሰሎሞን አባት ሲሆን ከሰለሞን በፊት ንጉሥ ነበር ፡፡
ታቦቱን ወደ ንጉሥ ዳዊት ቤት አመጡት ተብሎ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ታቦት ወደዚያ ቤት እንዲመጣ ስለተደረገ፣ የእግዚአብሔር ታቦት የገባበት ቦታ ሁሉ ቅዱስ ነው” (የሚጠበቅ እውቀትን እና የልተገለጸ መረጃን: ይመልከቱ )
ሰሎሞን በሠራተኞቹ መሠዊያው እንዲሠራ ስለማድረጉ ደራሲው ሲጽፍ መሠዊያውን ሰሎሞን ራሱ እንደ ሠራው ጽፏል ፡፡ ኣት: - “ሰሎሞን በሠራተኞቹ በሠራው በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ” ወይም “ሠራተኞቹን አዝዞ በሠራው የእግዚአብሔር መሠዊያ” (የባህሪ ስም : ይመልከቱ)
“የእግዚአብሔር መሠዊያ”
“የቤተ መቅደሱ በረንዳ” ወይም “ወደ ቤተ መቅደሱ መግቢያ።” ይህ ከመቅደሱ ፊት ለፊት በተያያዙት ዓምዶች የተደገፈ በረንዳ ነበር።
“በየቀኑ እንደ አስፈላጊነቱ”
እዚህ “መመሪያዎችን መከተል” መመሪያዎቹን መታዘዝን ያመለክታል። አት: - “መመሪያዎቹን መታዘዝ” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
“ሙሴ ያዘዛቸውን”
“በየዓመቱ የሚያከብሯቸው ሦስቱ በዓላት”
“የዳስ በዓል” ይህ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ያደረገውን ዝግጅት ለማሰብ ነው ፡፡ የእስራኤል ሕዝብ በምድረ በዳ በተቅበዘበዙ ጊዜ ጊዜያዊ መጠለያዎች ውስጥ ይኖሩ ነበር ፡፡ ሰብሎቻቸውን በሚሰበስቡበት እያንዳንዱ ዓመት በአትክልት ስፍራዎቻቸው ውስጥ በጊዜያዊ መጠለያዎች ውስጥ ይቆዩ ነበር ፡፡ በሁለቱም ሁኔታዎች ውስጥ እግዚአብሔር በምጋቦቱ እረድቷቸዋል ፡፡
“በአባቱ በዳዊት ትእዛዝ መሠረት” ወይም “አባቱ ዳዊት እንዳዘዘው”
“ለእያንዳንዱ በር ዘበኛዎችን ሾመ”
እነዚህ በሮቹን የሚጠብቁ እና ወደ ውስጥ ለመግባት ፈቃድ ያላቸውን ብቻ የሚያስገቡ ሌዋውያን ነበሩ ፡፡
እዚህ “ከትእዛዛቱ ፈቀቅ ማለት” ከተሰጠው ትእዛዝ የተለየ ነገርን ማድረግን ይወክላል። በአዎንታዊ አረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል ፡፡ አት: - “እነዚህ ሰዎች ትእዛዛቱን በጥንቃቄ ይታዘዙ ነበር” (ዘይቤያዊን : ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሰለሞን ያዘዘውን ሥራ ሁሉ አጠናቀቁ” (ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ እነርሱ የእግዚአብሔርን ቤት ከመሠረቱበት ቀን ጀምሮ” ወይም “እነርሱ የእግዚአብሔርን ቤት መሠረት ከሠሩበት ቀን ጀምሮ” (ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊን : ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እነርሱ ቤተ መቅደሱን ሠርተው እስከሚጨርሱ ድረስ” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን : ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ቤት ተጠናቀቀ” ወይም “እነርሱ የያህዌን ቤት ሠርተው አጠናቅቀዋል” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን : ይመልከቱ)
እነዚህ በቀይ ባህር ዳርቻ ያሉ ከተሞች ናቸው ፡፡ መርከቦች ያሏቸው ሰዎች መቆም የሚችሉባቸው ወደቦች ነበሯቸው። አት: - የዔጽዮን ጋብር እና የኤሎት ከተሞች ፣ በቀይ ባህር ዳርቻ ” ( የስሞች አተረጓጎምን እና የሚጠበቅ እውቀትን እና የልተገለጸን መረጃ: ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው ፡፡ የሚገኝበት ቦታ አይታወቅም ፡፡ (ተመልከት/ች: የስሞች አተረጓጎም)
“አራት መቶ እና አምሳ አምስት መክሊት ወርቅ።” ይህንን ወደ ዘመናዊ ልኬት መቀየር ትችላለህ ፡፡ ኣት: - “ከስድስት-አሥራ ሺህ ኪሎግራም የሚያህል ወርቅ” ወይም “አሥራ አምስት ቶን የሚያህል ወርቅ” ( ቁጥሮችን እና መጽሐፍ ቅዱሳዊን ክብደት : ይመልከቱ)
“እጅግ በጣም ብዙ የአገልጋዮች ቡድን” ወይም “እጅግ በጣም ረዥም የአገልጋዮች መስመር”
ይህ ጠቅለል ያለ ገለጻ ነው ፡፡ አት: - “ማወቅ የፈለገችውን ሁሉ” ( ግነትን እና አጠቃላይን: ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ አረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል ፡፡ አት: - “እርሱ ሁሉንም ጥያቄዎች መለሰለት” ( ድርብ አሉታዊን: ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የሰሎሞንን ጥበብ አየች” የሚለው ሰሎሞን በጣም ጥበበኛ መሆኑን መገንዘቧን ያሳያል ፡፡ አት: - “የሳባ ንግሥት ሰሎሞን ጥበበኛ እንደ ሆነ ባየች ጊዜ እና እርሱ የሠራውን ቤተ መቅደስ ባየች ጊዜ (ዘይቤያዊን : ይመልከቱ)
ሰሎሞን ሠራተኞቹ ቤተ መንግሥቱን እንዲሠሩለት ስለማድረጉ ደራሲው ሰሎሞን ራሱ እንደሠራው አድርጎ ጽፏል፡፡ ኣት: - “ሰሎሞን ሠራተኞቹ እንዲሠሩለት ያደረገው ቤተ መንግሥት” ወይም “ሠራተኞቹ አዞ ያሠራው ቤተ መንግሥት” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) አገልጋዮቹ የሚኖሩበት ወይም 2) አገልጋዮቹ በጠረጴዛ ዙሪያ እንዴት እንደሚቀመጡ ፡፡
“የወይን ጠጅ አገልጋዮቹ።” እነዚህ በውስጡ ምንም መርዝ እንዳይኖር ለማረጋገጥ ንጉሡ የሚጠጣውን ወይን ጠጅ በመቅመስ የሚያገለግሉ አገልጋዮች ነበሩ ፡፡ ወይኑን ለመጠጣት ደህና ከሆነ ለንጉሡ ይሰጡታል ፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው ፡፡ አት: - “በጣም ተደነቀች” ( ፈሊጥ: ይመልከቱ)
“በገዛ አገሬ ሳለሁ የሰማሁት”
እዚህ “ጥበብ” የሚለው ቃል “ቃላት” የሚለውን ቃል ሊገልጽ ይችላል ፡፡ ኣት ““ የጥበብ ቃላትህ ( ሂንዲዲያስን: ይመልከቱ)
“ዓይኖቼ” የሚለው ሐረግ እሷ ራሷን እንዳየችው የሚያጎላ ነው ፡፡ ኣት: - “አሁን እኔ ራሴ አይቻለሁ” (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ ስለመወከል: ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል። አት: - “ግማሽ ያህል እንኳ ስለ ጥበብህና ሀብትህ አልተነገረኝም” ወይም “ከነገሩኝ ይልቅ ብልህና ባለጸጋ ነህ” (ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ: ይመልከቱ)
ይህ የተደነቀች መሆኗን የሚያሳይ መግለጫ ነው ፡፡ አት: - “ሕዝብህ እጅግ የተባረከ ነው” ( ግነትን: ይመልከቱ)
ይህ እስከምትደነግጥ ድረስ መደነቋን የሚያሳይ መግለጫ ነው ፡፡ AT: “በፊትህ የሚቆሙ ባሪያዎችህ እጅግ የተባረኩ ናቸው” (ትእምርተ አንክሮን : ይመልከቱ)
እዚህ “ጥበብ” እሱ የሚናገራቸውን ጥበባዊ ነገሮች ይወክላል። አት: - “አንተ የምትናገረውን ጥበብን ያዘሉ ነገሮችን ይሰማሉ” (የባህሪ ስምን : ይመልከቱ)
እነዚህ ሐረጎች ሰዎች ያህዌን ለምን ማመስገን እንዳለባቸው ይናገራሉ ፡፡ ኣት: - “በአንተ ተደስቷል ፣ በዙፋኑም ላይ አስቀምጦሃል” (መለየትን ከማስታወቅ እና ከማስታወስ ጋር : ይመልከቱ)
“በአንተ ደስ የተሰኘ”
በእግዚአብሔር ዙፋን ላይ የመሆን ሀሳብ እንደ ያህዌህ የመግዛትን ስልጣን ያመለክታል ፡፡ ንጉሥ መሆን “ለያህዌህ” ያህዌን እንደ ንጉሥ መወከል ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “እንደ እርሱ እንድትገዛ ሥልጣን የሰጠ ፣ አምላክህንም እግዚአብሔር እንደ ንጉሥ እንድትወክል ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “መመስረት” በአጠቃላይ እነሱን መርዳትን ይወክላል። ኣት: - “ለዘላለም እንዲረዳቸው” ወይም 2) “መመስረት” የሚለው ቃል እንደ አንድ ህዝብ ጠንካራ ያደርጋቸዋል ፡፡ ኣት: - “ለዘላለም ሕዝብ እንዲሆኑ ለማድረግ” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
“ፍትህ” እና “ፅድቅ” የሚሉት የነገሮች ስሞች “ፍትሐዊ” እና “በጽድቅ” በሚሉት ቃላት ሊገለጹ ይችላሉ ፡፡ ኣት ““ በፍትህ እና በጽድቅ እንድትገዛ ”ወይም“ ትክክል እና ጽድቅ የሆነውን እንድታደርግ ” ( የረቂቅ ስምን: ይመልከቱ)
“አንድ መቶ ሀያ መክሊት።” አንድ መክሊት ከ 33 ኪሎ ግራም ጋር እኩል የሆነ የክብደት መለኪያ ነው። ይህንን ወደ ዘመናዊ ልኬት መለወጥ ትችላለህ። ኣት: - “አራት ሺህ ኪሎ ግራም ገደማ ወርቅ” ወይም “አራት ሜትሪክ ቶን የሚያህል ወርቅ” (ቁጥሮችን እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ክብደትን : ይመልከቱ )
“የተሰጠው ሁል የሚበልጥ ” ግስ በገቢራዊ ቀርጽ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ከሳባ ንግሥት የበለጠ ለንጉሥ ሰሎሞን ቅመማ ቅመም የሰጠው የለም ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን : ይመልከቱ)
ኪራም የጢሮስ ንጉሥ ነበር። በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 2 ቁጥር 11 ውስጥ ስሙን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “የጢሮስ ንጉሥ ኪራም” ወይም “ንጉሥ ኪራም” ( የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው ፡፡ የሚገኝበት ቦታ አይታወቅም ፡፡ በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 8፡ 18 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም : ይመልከቱ)
የሰንደል እንጨት በሊባኖስ ውስጥ የሚያድግ የዛፍ አይነት ነው። ንጉሥ ኪራም እንዲህ ዓይነቱን እንጨት ለሰሎሞን ላከ። በ 2 ኛ ዜና 2 8 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡
ንጉሱ ሰራተኞቹን እነዚህን እቃዎች እንዲሠሩ ማድረጉን ደራሲው ሲጽፍ ንጉሡ እራሱ እንደሠራው አድርጎ ጽፏል፡፡ አት: - “ንጉሡ ሠራተኞቹን ደረጃዎችን …. በገናዎችን ፣ መሰንቆዎችን እንዲሠሩ አደረገ ፣” ወይም የንጉሡ ሠራተኞች ደረጃዎችን … ደግሞም በገናዎችን እና መሰንቆዎችን ሠሩ፡፡ ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ከዚህ በፊት በይሁዳ ምድር እንደዚህ ያለ እንጨት ማንም አይቶ አያውቅም” ( ገቢራዊን እና ተብሮአዊን: ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ የሚያመለክተው እያንዳንዱን ዓመት ወይም 2) ይህ የሚያመለክተው አንድን የተወሰነ ዓመት ነው።
ታለንት ከ 33 ኪሎ ግራም ጋር እኩል የሆነ የክብደት መለኪያ ነው። ይህንን ወደ ዘመናዊ ልኬት መለወጥ ትችላለህ ። ኣት: - “ሀያ ሁለት ሺህ ኪሎግራም ወርቅ” ወይም “ወደ ሃያ ሁለት ሜትሪክ ቶን ወርቅ” (መጽሕፍ ቅዱሳዊ ክብደት እና ቁጥሮች: ይመልከቱ)
ሰለሞን በሠራተኞቹ ስላሠራቸው ጋሻዎች ደራሲው እራሱ እንዳሠራቸው በማስመሰል ጽፏል፡፡ ኣት: - “ንጉስ ሰሎሞን ሰሎሞን ሠራተኞቹን ሠራላቸው” ወይም “የንጉሥ ሰለሞን ሠራተኞቹ እንዲሠሩት አደረገ” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
“200 ትላልቅ ጋሻዎች” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
“ሰዎች ቀጥቅጠው ቀጭን የሚያደርጉት ወርቅ”
እዚህ “የገባው” የሚለው ሐረግ አብሮ መደረግን ይወክላል። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ጋሻዎቹ በወርቅ የተሸፈኑ ነበሩ። ኣት: “እያንዳንዱ ጋሻ በስድስት መቶ ሰቅል ወርቅ” ወይም 2) ጋሻዎቹ ከወርቅ የተሠሩ ነበሩ። አት: “እያንዳንዳቸውን ጋሻ ከስድስት መቶ ሰቅል ወርቅ ሠራ”
አንድ ሰቅል ከ 11 ግራም ጋር እኩል የሆነ የክብደት መለኪያ ነው። ይህንን ወደ ዘመናዊ ልኬት ሊለውጡት ይችላሉ። አት: - “ስድስት ተኩል ተኩል ኪሎግራም ወርቅ” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ክብደትን : ይመልከቱ)
“ሰቅል” የሚለው ቃል በዕብራይስጡ ጽሑፍ አይታይም። አንዳንድ የቅርብ ጊዜ ትርጉሞች ከግማሽ ሰቅል ጋር ተመጣጣኝ የሆነውን ባቃ ተብሎ የሚጠራው መለኪያ ነው ብለው ያስባሉ ፡፡ ይህን ግምትን የሚያደርግ ማንኛውም ትርጉም ከሶስት ኪሎግራም ጋር እኩል የሆነ ልኬትን ያመለክታል ፡፡
ደራሲው ሰሎሞን በሠራተኞቹ ስላሠራቸው ጋሻዎች ሲጽፍ ሰሎሞን እራሱ እንዳሠራቸው በማስመሰል ጽፏል፡፡ ኣት: - “እንደገናም ንጉሥ ሰሎሞን ሠራተኞቹን አሠራ” ወይም “ ደግመው ሠራተኞቹ ሠሩ” (የባህሪ ስምን : ይመልከቱ)
“300 ጋሻዎች” (ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
እዚህ “የገባበት ሐረግ” የሚለው ሐረግ ተጨመሪ ግብአት መሆኑን ያመለክታል። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ጋሻዎቹ በወርቅ የተሸፈኑ ነበሩ። ኣት: “እያንዳንዱን ጋሻ በሦስት ሚናስ ወርቅ ሸፍኗቸዋል” ወይም 2) ጋሻዎቹ ከወርቅ የተሠሩ ነበሩ። አትቲ: - “እያንዳንዱ ጋሻ በከሦስት መቶ ሰቅል ወርቅ ሠሩ”
ሰቅል 600 ግራም ያህል ነው ፡፡ ይህንን ወደ ዘመናዊ ልኬት መለወጥ ትችላለህ። አት: - “አንድ ሙሉ ሦስት አራተኛ ኪሎ ግራም ወርቅ” ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ ክብደትን : ይመልከቱ)
ሰሎሞን በሠራተኞቹ ጋሻዎችን በቦታቸው እንዲያስቀምጧቸው ስለማድረጉ ደራሲው ሲጽፍ እራሱ ራሱ እንዳስቀመጣቸው በማስመሰል ጽፏል፡፡ ኣት: - “ንጉሥ ሰሎሞን ሰራተኞቹ እንዲያስቀምጧቸው አደረገ” ወይም “የንጉሥ ሰሎሞን ሠራተኞች አስቀመጧቸው” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
የሰለሞን ቤተ መንግሥት ከሊባኖስ ከሚገኙ ዛፎች ተሠርቷል ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ በቤተ መንግሥቱ ውስጥ የአንድ ትልቅ ክፍል ስም ነበር ፡፡ ኣት: - “የሊባኖስ ዱር አዳራሽ” ወይም 2) ይህ የጠቅላላው ቤተ መንግስት ስም ነበር። (የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
ሰሎሞን ስላሠራቸው ዙፋን ደራሲው ሰሎሞን እራሱ እንዳሠራቸው በማስመሰል ጽፏል፡፡ ኣት: - “ንጉሡ ሠራተኞቹን ታላቁን ዙፋን እንዲሠሩ ያደርግ ነበር” ወይም “የንጉሡ ሠራተኞች ሠሩት” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
“በዝሆን ጥርስ ያጌጠ ታላቅ ዙፋን”
የዝሆን ጥርስ ጠንካራ ሲሆን፣ እንደ ዝሆን ፣ ዋልሮ ፣ ወይም ጉማሬ ካሉ ትላልቅ እንስሳት ጥርሶች የሚገኝ ነጭ ንጥረ ነገር ነው ።( የማይታወቁትን ይተርጉሙ )
እነዚህ ሐውልቶች ናቸው፡፡ ኣት: - “ሁለት የአንበሶች ሐውልቶች” (የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን: ይመልከቱ)
የሰለሞን ቤተ መንግሥት ከሊባኖስ ከሚገኙ ዛፎች ተገንብቷል ፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና መዋዕል 9፡ 16 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ በቤተ መንግሥቱ ውስጥ የአንድ ትልቅ ክፍል ስም ነበር ፡፡ ኣት: - “የሊባኖስ ዱር አዳራሽ” ወይም 2) ይህ የጠቅላላው የቤተ መንግስቱ ስም ነበር። አት: - “የሊባኖስ ዱር ቤተ መንግስት” (የስሞች አተረጓጎምን: ይመልከቱ)
በሰለሞን ዘመን ብር በጣም የተለመደ ከመሆኑ የተነሳ አንድ ንጉስ ሀብቱን ማሳየት ከፈለገ ከብር ብር አያደርገውም ፡፡ ይልቁንም ያን ያህል ያልተለመደ እና የበለጠ ዋጋ ያለው ወርቅ ይጠቀማል ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ሰዎች ብርን በጣም ከፍ አድርገው አይመለከቱትም ነበር” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን : ይመልከቱ)
እዚህ “የሰለሞን ዘመን” የሚለው ኃረግ የሚያመለክተው ሰሎሞን የነገሠበትን ጊዜ ነው ፡፡ ኣት: - “ሰሎሞን በገዛበት ጊዜ” (የሚጠበቁ እውቀቶችንና ያልተገለጹ መረጃዎችን: ይመልከቱ)
“በውቅያኖሱ ላይ የሚጓዙ መርከቦች ስብስብ”
“ከኪራም መርከቦች ጋር ”
እዚህ “ኤፕስ” ተብሎ የተተረጎመው ቃል ከዝንጀሮዎችና ከባቡኖች የቱን እንደሚያመለክት ግልጽ አይደለም ፡፡ እዚህ “ኤፕስ” ተብሎ የተተረጎመው ቃል ዝንጀሮዎችን ይሁን ፒኮኮችን ግልጽ አይደለም ፡፡ በአጠቃላይ “ከሩቅ የመጡ እንስሳት” ወይም “ከአፍሪካ የመጡ እንስሳትን” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል ፡፡
እዚህ “ሁሉ” የሚለው ቃል ጠቅለል ያለ ንግግር ነው ፡፡ አት: - “ከዓለም ዙሪያ የመጡ ነገሥታት” (ተመልከት/ች: ግነት እና አጠቃላይ)
የአንድ ሰው መገኘት ሲባል ግለሰቡን ለማናገር እና ለማዳመጥ መቻልን ያመለክታል ፡፡ አት: - “ሰለሞንን ለመጎብኘት ፈለገ” ወይም “ሰለሞንን ለመጎብኘት መጣ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ልብ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን የአንድን ሰው አስተሳሰብ የሚያመለክት ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ ደግሞ የአንድ ነገር መያዣ እንደሆነ በሚመስል ሁኔታ ተነግሯል ፡፡ የነገሮች ሥም የሆነው “ጥበብ” የሚለው ቃል ጥበብ የተሞላበትን አስተሳሰብና አነጋገር የሚገልጽ ነው፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ምን ያህል ጥበበኛ እንዳደረገው ለመስማት” ወይም “እግዚአብሔር እንዲናገር ያስቻለውን ጥበብ ሰሎሞን ሲናገር ለመስማት” (የባህሪ ስምን : ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ጥበብን በሰሎሞን ልብ ውስጥ ማስቀመጡ ሰሎሞንን ጥበበኛ ማድረጉን ያመለክታል ፡፡ በዚህ: - “እግዚአብሔር የሰጠው” ወይም “እግዚአብሔር ከጠቢብ ስላደረገው” (የባህሪ ስምን : ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “በየዓመቱ” (ፈሊጥን: ይመልከቱ)
“4,000 ድንኳን… 12,000 ፈረሰኞች” (ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
ይህ ፈረሶች የተቀመጡበት አነስተኛ ሜዳ ነው ፡፡
ይህ ግነት ሲሆን እጅግ ብዙ ብር እንደነበረ በማጉላት የሚያሳይ ነው። (ግነትን እና አጠቃላይን : ይመልከቱ)
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሰሎሞን ነጋዴዎች ያመለክከታል ፡፡ ሆኖም ይህ ዓረፍተ-ነገር የነጋዴዎቹን ሥራ የሚናገር ሳይሆን የሰሎሞን ፈረሶች ከየት እንደመጡ የሚገልጽ ነው፡፡ ኣት: - “ፈረሶች ከግብፅና ከምድር ሁሉ ወደ ሰሎሞን ተወሰዱ” ወይም “የሰለሞን ፈረሶች ከግብጽና ከምድር ሁሉ የመጡ ነበሩ”
“ሁሉም” የሚለው ጠቅለል ያለ መግለጫ ነው፡፡ አት: - “ከብዙ ሌሎች ቦታዎች” ወይም “ከብዙ ሌሎች አገሮች” (ግነትን እና አጠቃላይን : ይመልከቱ)
“የመጀመሪያው እና የመጨረሻው” የሚለው ሐረግ የሰለሞንን የግዛት ዘመን በሙሉ ይወክላል። አት: “ከመጀመሪያው እስከ ግዛቱ መጨረሻ” (ሜሪዝምን: ይመልከቱ)
ደራሲው ጥያቄውን ሌሎች ሰዎች ስለ ሰሎሞን እንደጻፉ ለአንባቢዎች ለማስታወስ ተጠቅሞአል ፡፡ ይሄ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል ፣ ‹ተጽፈዋል… (ይህም ስለ ናባጥ ልጅ ስለ ኢዮርብዓም መረጃ ያለው ነው)” ወይም “ሰዎች ሰለእነርሱ ጽፈዋል … (ደግሞም ስለ ናባጥ ልጅ ስለ ኢዮርብዓም መረጃ የነበረው ነው”) ፡፡: (አወያይ መጠይቅን: ይመልከቱ)
እነዚህ 2ኛ ዜና መዋዕል በተጻፉበት ጊዜ የነበሩ የአንዳንድ ጽሑፎች ስሞች ናቸው ፣ አሁን ግን የሉም።
ይህ የእስራኤል ህዝብ በሁለት መንግስታት እንደሚከፈል የተናገረው ከሴሎና የመጣ ነቢይ ነው ፡፡
ይህ ከሴሎና ከተማ የሆኑ ሰዎች ስያሜ ነው ፡፡ (የስሞች አተረጓጎም: ይመልከቱ)
ይህ ሞቱን በተመለከተ ሥርዓት ያለው አገላለጽ ነው ፡፡ አት: - “ሞተ”(ዘወርዋራን : ይመልከቱ)
እዚህ “እስራኤል” የሚለው ለእስራኤል ሰዎች የተሰጠ ስም ነው ፡፡ “ሁሉም” የሚለው ቃል ጠቅለል ያለ ገለጻ ነው ፡፡ AT: - “የእስራኤል ሰዎች እየመጡ ነበር” (የባህሪ ስምን እና ግነትን እና አጠቃላይን : ይመልከቱ )
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ በ 2ኛ ዜና 9፡ 29 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ (ተመልከት/ች: የስሞች አተረጓጎም)
“የእስራኤል ሰዎች ኢዮርብዓምን አስጠሩት”
“ኢዮርብዓምና እስራኤል ሁሉ ወደ ሮብዓም መጡ”
እዚህ “እስራኤል” ለእስራኤል ሰዎች የተሰጠ ስም ነው ፡፡ “ሁሉም” የሚለው ጠቅለል ያለ ገለጻ ነው ፡፡ አት: “የእስራኤል ሰዎች መጡ”(የባህሪ ስም እና ግነት እና አጠቃላይ : ይመልከቱ)
ከባድ ቀንበር ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን በጣም ከባድ የጉልበት ሥራ እና የጭካኔ አያያዝን ያመለክታል፡፡ አት: - “ጭካኔ አሳየን” ወይም “በጣም ጠንከር ያለ ሥራ እንድንሠራ አስገደደን” ( ዘይቤያዊን : ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ ዓይነት መልዕክት አላቸው፡፡ የቀንበሩ ዘይቤ ሰሎሞን በጭካኔ እንዳደከማቸው ያሳያል ፡፡ ኣት: - “አባትህ የሰጠንን ከባድ ሥራ ቀላል አድርግልን ፤ እርሱ እንዳደረገው ጭካኔ አታሳየን” ( ተመሳሳይነት እና ዘይቤያዊ : ይመልከቱ )
“ከ 3 ቀናት በኋላ” (ቁጥሮች: ይመልከቱ)
“በፊቱ መቆም” የሚለው ፈሊጥ ንጉሡ ባለበት ሥፍራ ሆኖ እርሱን ማገልገልን ያመለክታል። ኣት: - “ለሰሎሞንን ያማከሩት ሽማግሌዎች” ወይም “ለሰሎሞን ያገለግሉት የነበሩ ሽማግሌዎች” (ፈሊጥን: ይመልከቱ)
“ለእነዚህ ሰዎች መልስ መስጠት” ወይም “ለእነዚህ ሰዎች ምላሽ መስጠት”
“ሮብዓም የተሰጠውን ምክር አልተከተለም”
“የረጅም ጊዜ ጓደኞቹ የነበሩት፣ እርሱን ያማከሩ”
“ቀንበሩን ማቃለል” የሚለው ዘይቤ ሸክሙን ማቅለልን የሚወክል ነው ፡፡ በ 2 ኛ ዜና 10፡ 4 ውስጥ ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ አት: - “እንደ አባትህ ጭካኔ አታሳየን” ወይም “አባትህ አስገድዶ በኃይል ያሠራንን ያህል እንድንሠራ አታስገድደን” ( ዘይቤያዊን : ይመልከቱ)
ከባድ ቀንበር የሚለው ዘይቤ ከባድ የጉልበት ሥራን እና ጭካኔ የተሞላበትን አያያዝ የሚያመለክት ነው ፡፡ ይህ ዘይቤ በቁጥር 10 እና 11 ውስጥ ይቀጥላል ፡፡ በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 10 ቁጥር 4 ውስጥ ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ ኣት: - “በጭካኔ አደረጋቸው” ወይም “በጣም እንዲሠሩ አስገድ themቸዋል” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤ ሮብዓም ከአባቱ የበለጠ ጨካኝ እና አስፈሪ ነው ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “ከአባቴ ከሳየው ጭካኔ እጅግ በሚበልጥ ጭካኔ እገዛለሁ” ወይም “እኔ ከአባቴ የበለጠ ጨካኝ ነኝ” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
“ቀንበራችሁን የበለጠ ከባድ አደርጋለሁ።”ቀንበር የጉልበት ሥራ ምሳሌ ነው ፡፡ ኣት: - “የበለጠ ከባድ ሥራ እንድትሠሩ አስገድዳችኋለሁ” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ጊንጦች” ለማንኛውም ዓይነት ከፍተኛ ህመም ላለው ቅጣት ምሳሌ ናቸው ፡፡ አት: - “በጣም በኃይኛ ጭካኔ እቀጣችኋለሁ” ወይም 2) “ጊንጦዎች” ጫፉ ላይ ሹል የብረት ዘንጎች ያሉት መግረፊያ ምሳሌ ነው። ኣት: - “በጫፎቹ ላይ ሹል የብረት ቁርጥራጮች ባሏቸው ጅራፎች እቀጣችኋለሁ” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
“ከሦስት ቀናት በኋላ” (ሕገኛ ቁጥርን: ይመልከቱ)
ከባድ ቀንበር የሚለው ዘይቤ ከባድ የጉልበት ሥራ እና ጭካኔ የተሞላበትን አያያዝ የሚያመለክት ነው ፡፡ ኣት: - “በጭካኔ ያዛችሁ፣ እኔ ግን የበለጠ ጨካኝ እሆናለሁ” ወይም “የለእረፍት እንድትሠሩ አስገድዶአችሁ ነበር ፣ እኔ ግን የበለጠ የለእረፍት አሠራችኋለሁ” (ዘይቤያዊን : ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ጊንጦች” ለማንኛውም ዓይነት ከፍተኛ ህመም ላለው ቅጣት ምሳሌ ናቸው ፡፡ ኣት: - “በጣም በኃይኛ ጭካኔ እቀጣችኋለሁ” ወይም 2) “ጊንጦዎች” ጫፉ ላይ ሹል የብረት ዘንጎች ያሉት መግረፊያ ምሳሌ ነው። በ 2ኛ ዜና 10፡11 ይህንን እንዴት እንደተሮጎምከው ተመለክከት፡፡ አት: - “በጫፎቹ ላይ ሹል የብረት ቁርጥራጮች ባሏቸው ጅራፎች እቀጣችኋለሁ” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሰዎችን ማድመጥ” የሚለው ለሚናገሩት ነገር ወይም በትክክል የጠየቁትን ስለማድረግ አይደለም ፡፡ ኣት: - “ንጉሡ ህዝቡ እንዲያደርግለት የጠየቀውን አላደረገም ” ወይም “ስለዚህ ንጉሡ ሕዝቡን ችላ አለ” (ተመልከት/ች: የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው እናም ገቢራዊ ቅርፅ ሊገለጽ ይችላል። ኣት: - “እግዚአብሔር ነገሮችን እንዲህ እንዲከሰቱ አደረገው” (ፈሊጥን እና ገቢራዊን እና ተብሮአዊን: ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ሴሎናዊውን አኪያ ለናባጥ ልጅ ለኢዮርብዓም እንዲናገር በነገረው ቃል መሠረት እንዲሠራ ወይም“ ሴሎናዊው አኪያ ለናባጥ ልጅ ለኢዮርብዓም መልእክት እንዲናገር በተናገረው ጊዜ እግዚአብሔር የተናገረውን ያደርጋል። ”
“ቃሉ ይፈፀማል” የሚለው ፈሊጥ አደርጋለሁ ያለውን የተናገረውን መፈጸም ማለት ነው ፡፡ (ፈሊጥን: ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለአኪያ ለኢዮርብዓም እንዲናገር የነገረውን መልእክት ያመለክታል ፡፡
በ 2ኛ ዜና 9 ፡29 እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
እዚህ “እስራኤል” ለእስራኤል ሰዎች የተሰጠ ስም ነው ፡፡ “ሁሉም” የሚለው ቃል አጠቃላይ ነው ፡፡ ኣት: - “የእስራኤል ሰዎች” (የባህሪ ስምን እና ግነትን እና አጠቃላይን: ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሰዎችን ማድመጥ” የሚለው ለሚናገሩት ነገር ወይም በትክክል የጠየቁትን ስለማድረግ አይደለም ፡፡ ኣት: - “ንጉሡ ህዝቡ እንዲያደርግለት የጠየቀውን አላደረገም ” ወይም “ስለዚህ ንጉሡ ሕዝቡን ችላ አለ” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
የዳዊት ቤተሰብ ስላልሆኑ ፣ የዳዊት የልጅ ልጅ የሆነውን ሮብዓምን ድጋፍ የማድረግ ግዴታ እንደሌለባቸው ለመጦቆም ህዝቡ ይህንን ጥያቄና መግለጫ ይጠቀማሉ ፡፡ ኣት: - “በዳዊት ዘንድ ምንም ድርሻ የለንም። እኛ አናደርግም ከእሴይ ልጅ ዘር ጋር ምንም ግንኙነት የለንም፡፡ (አወያይ መጠይቅን እና የሚጠበቅ እውቀትን እና የልተገለጸ መረጃን: ይመልከቱ)
በአንድ ሰው ውስጥ መካፈል የእርሱ ዘር መሆን እና ዘሮች የሚያገኙትን መልካም ነገሮች መካፈልን ይወክላል። አት: - “እኛ የዳዊት ቤተሰብ አይደለንም” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
“የእሴይ ልጅ” የሚለው የእሴይ ልጅ የሆነውን ዳዊት የሚያመለክት ነው። ከአንድ ሰው ውርስ መውረስ የእሱ ዘር መሆን እና ዘሮቹ የሚቀበሉትን መልካም ነገሮች መቀበልን ይወክላል። አት. “ከእሴይ ልጅ ምንም ርስት አናገኝም” ወይም “ከልጆቹ ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት አይኖረንም” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
እዚህ “ድንኳን” የሰዎችን ቤት የሚወክል ቃል ነው። ኣት: - “የእስራኤል ሰዎች ሆይ ፣ ወደ ቤታችሁ ሂዱ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
እዚህ “ማየት” የሚለው አንድ ነገርን ለመንከባከብ ፈሊጣዊ ትርጉም ሲሆን “ቤት” ለዳዊት የሥልጣን እና የክብር ዙፋን ምሳሌ ነው ፡፡ ኣት: - “የዳዊት ዘር የሆንከው የራስህን መንግሥት ጠብቅ” (ፈሊጥ እና የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
አዶራም የወንድ ስም ነው። በዚህ ዓረፍተ-ነገር በዕብራይስጡ ጽሑፍ ስሙ አዶራም ተብሎ ተጽፏል ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
በሰዎች ላይ የበላይ መሆን ምን ማድረግ እንዳለባቸው የመናገርን ስልጣን ይወክላል። አት: - “በግዳጅ ሠራተኞቹ ላይ ኃላፊ የነበረው” (ዘይቤያዊ : ይመልከቱ)
አዶራምን በወግር ገደሉት ”
እዚህ “የዳዊት ቤት” የዳዊት ዘር የሆኑትን ነገሥታት ይወክላል ፡፡ አት: - “ከዳዊት ዘር በሆኑ ነገሥታት ላይ ሸፈጸ” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
የሚወረስ ሁኔታን ያመለክታል
እዚህ “ቤት” አንድ ነገድን ወይም ዘሩን የሚወክል ሲሆን በተለየ በይሁዳና በብንያም ነገድ ውስጥ ያሉትን ወታደሮች የሚያመለክተው ቃል ነው ፡፡ ኣት: - “ከይሁዳና ከቢንያም ነገድ የሆኑ ወታደሮች ሁሉ” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
“መቶ ሰማንያ ሺህ የተመረጡ ወንዶች” (ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
“የተመረጡ ወታደሮች” ናቸው ፡፡ “የተመረጡ ወንዶች” የሚለው ሐረግ ለውጊያ የተመረጡ ወታደሮችን ይመለከታል ፡፡ ኣት: “ምርጥ ወታደሮች” (ፈሊጥን: ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ የነገረውን አንድ ነገር ለማስተዋወቅ የሚያገለግል ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ይህንን መልእክት ተናገረ… እርሱም አለ” ወይም “እግዚአብሔር እ ቃላት ተናግሯል… እርሱም አለ” ( ፈሊጥ: ይመልከቱ)
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
“የእግዚአብሔር ሰው” የሚለው አገላለጽ ያያህዌን ነቢይ በአክብሮት የሚጠራበት መንገድ ነው ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ሰው” ወይም “የእግዚአብሔር ነቢይ”
እዚህ ላይ “እስራኤል” የሚለው ቃል በይሁዳ እና በብንያም ነገድ ውስጥ የሚኖሩትን የእስራኤልን ህዝብ ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “በይሁዳና በብንያም ነገድ የነበሩት የእስራኤል ልጆች ሁሉ” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ ለአሥሩ ሰሜናዊ ነገዶች ለመጥቀስ ነው ፡፡ ያህዌህ “ወንድሞች” ብሎ በመጥራት በሁሉም ነገዶች መካከል ያለውን የቤተሰብ ግንኙነት አፅንኦት ይሰጣል ፡፡
ሮብዓም እነዚህን ከተሞች እንዲገነባ ሌሎች ሰዎች እንደረዱ አንባቢው እንዲረዳ መተርጎም የተሻለ ሊሆን ይችላል ፡፡ ኣት.: - “ሮብዓም በኢየሩሳሌም ይኖር ነበር ፣ ሠራተኞቹም ከተሞችን እንዲሠሩ አደረገ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያሉት ሁሉም ስሞች ከተሞችን ያመለክታሉ ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም : ይመልከቱ)
እዚህ “ምሽጎች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አራቱን ከተሞች ነው ፡፡ ሮብዓም “ምሽጎቹን መሸገ” ማለት የእነዚህን የተመሸጉ ከተሞች መከላከያዎችን ገንብቶ አጠናክሯል ማለት ነው ፡፡ አት: - “የአራተኛ ከተሞች መከላከያዎችን አጠናከረ” ( ሰለሚጠበቅ እውቀት እና ስላልተገለጸ መረጃ : ይመልከቱ )
“ከተሞቹን እጅግ ጠንካራ አደረጉ”
ሮብዓም የይሁዳን እና የብንያምን ነገድ ይቆጣጠር ነበር።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ካህናቱና ሌዋውያኑ ... ሮብዓምን በአገራቸው ውስጥ ደግፈውት ነበር” ወይም 2) “ካህናቱና ሌዋውያኑ ... ሮብዓምን ለመቀላቀል ከአካባቢያቸው ተጓዙ።
ለእንስሳት ጥቅም ላይ የዋሉ መሬቶች
“መባረር” ማለት አንድ ሰው በኃይል እንዲሄድ ማድረግን የሚያመለክት ፈሊጥ ነው። ኣት: - “ኢዮርብዓምና ልጆቹ እንዲሄዱ አስገደዱአቸው” (ፈሊጥን: ይመልከቱ)
ኢዮርብዓም እነዚህን ጣዖታት እንዲሠራ ሌሎች ሰዎች እንደረዱት አንባቢው እንዲረዳው አድርጎ መተርጎም የተሻለ ሊሆን ይችላል ፡፡ ኣት: - “የእጅ ባለሙያዎቹ የሠሩአቸው የፍየል ጣዖታት እና የጥጃ ጣዖታት” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
“ሰዎች… ሌዋውያንን ተከተሉ” ወይም “ሰዎች… ሌዋውያንን ተከትለው ወደ ኢየሩሳሌም መጡ”
እዚህ “ልብ” የሚለው ቃል ሀሳብን እና ምኞትን ይወክላል ፡፡ “ልባቸውን የሰጡ” ማለት አንድ ነገር ለማድረግ መወሰን የሚያመለክት ፈሊጥ ነው። አት: - “ያህዌን ለመፈለግ የወሰኑ ሰዎች” ( የባህሪ ስምን እና ፈሊጥን: ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን ማምለክ ያህን እግዚአብሔርን እንደሚፈልግ ተደርጎ ተገልጾአል ፡፡ ኣት: - “ያህዌን ማምለክ” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ሮብዓምን እንደ ንጉሥ የሚደግፈው ህዝብ ሮብዓምን እንዳበረታ እንዳደረገው ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ ኣት: - “የሰሎሞን ልጅ ሮብዓም እንደ ንጉሥ ድጋፍ አገኘ” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የአንድ ሰው ድርጊት እና የአኗኗር ዘይቤ ግለሰቡ በመንገዱ ላይ እንደሚጓዝ ተደርጎ ተገልጻል። አት: - “የዳዊትንና የሰሎሞንን ምሳሌ ለሦስት ዓመታት ተከተሉ” ( ዘይቤያዊን : ይመልከቱ)
እነዚህ የሴቶች ስሞች ናቸው ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
እነዚህ የሴቶች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም : ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ አግብቷታል የሚል ትርጉም አለው፡፡ አት: - “ሮብዓም መዓካን አገባ” (ፈሊጥን: ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
“18 ሚስቶችና 60 ቁባቶች… 28 ወንዶችና 60 ሴቶች ልጆች” (ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
“አብያን ንጉሥ ያደርገው ዘንድ አስቦ ነበር”
“ወንዶች ልጆቹን ሁሉ በምድር ሁሉ ወደ ይሁዳና ወደ ብንያም ከተሞች ሁሉ ሰደደ”
ይህ ሐረግ የታሪኩን አዲስ ክፍል የሚጀምሪበትን ለመጠቆም ያገለግላል፡፡ ቋንቋዎ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ይችላሉ ፡፡
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። ኣት: - “ሮብዓም መንገሥ በጀመረበት ጊዜ” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን)
እዚህ ላይ “እስራኤል ሁሉ” የሚለው ኃረግ በተለይ ሮብዓም የነገሠባቸውን የይሁዳን እና የቢንያም ነገድ ሕዝቦች ያመለክታሉ ፡፡ የቀዳሚውን ሐረግ ግስ ሊጠቀም ይችላል።አት: - “ይገዛቸው የነበሩት የእስራኤል ሰዎች ሁሉ ደግሞ የእግዚአብሔርን ሕግ ጥለዋል” (ተመልከት/ች: የባህሪ ስምን እና የቃላት ግድፈትን: ይመልከቱ )
ይህ ሐረግ እርምጃው የት እንደጀመረ ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሎአል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚገልጽበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ ፡፡
ይህ የሮብዓም የነገሠበትን አራተኛውን ዓመት ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “ሮብዓም በነገሠ በአራተኛው ዓመት” ወይም “በንጉሥ ሮብዓም የአገዘዝ ዘመን” (ተመልከት/ች: የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸን መረጃ እና ሕገኛ ቁጥርን: ይመልከቱ )
“የግብፅ ንጉሥ ሺሻቅ” እዚህ ላይ ሺሻቅን ከግብፅ ሠራዊት ጋር የሚያመለክት ነው ፡፡ “የግብፅ ንጉሥ ሺሻቅ ከእርሱም ጋር የነበረው ሠራዊቱ ወደ ኢየሩሳሌም ወጡ” (የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ጦሩን አዘመተ ወይንም ጥቃት ፈጸመ ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “ለማጥቃት መጣ” (ፈሊጥን: ይመልከቱ)
“1,200 ሠረገሎችና 60,000 ፈረሰኞች” (ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
ይህ ግነት አንድ ሰው በቀላሉ ሊቆጥረው ከሚችለው በላይ ወታደሮች ነበሩ ማለት ነው። አት: - “ብዙ ወታደሮች” (ግነትን እና አጠቃላይን: ይመልከቱ)
እነዚህ ከሊቢያ ፣ ከሱክ እና ከኢትዮጵያ የመጡ ናቸው ፡፡ የሱካዊያን ቦታ በእርግጠኝነት አይታወቅም ፣ ግን በ ሊቢያ ውስጥ አንድ ክልል ሊሆን ይችላል ፡፡ ( የስሞች አተረጓጎምን እና የማይታወቁትን መተርጎምን ፡ይመልከቱ )
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 11 ቁጥር 2 ውስጥ ይህንን ቃል እንዴት እንደተሮጎምከው ተመለክከት፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” የሚለው ቃል ኃይልን ይወክላል ፡፡ እግዚአብሔር የሺሻክ ሠራዊት ንጉሡን እና በኢየሩሳሌም ያሉትን ሌሎች ሰዎች እንዲያሸንፍ ስለማስቻል ሲናገር በሺሻቅ እጅ ውስጥ እንዳስገባቸው በሚመስል መልኩ ተናግሯል፡፡ ኣት: - “ሺሻክ እንዲያሸንፍህ አስቻልኩት” ወይም “ስለዚህ ለሺሻቅ ምርኮ አድርጌ ሰጥቼሃለሁ ፡፡ (የባህሪ ስምን እና ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“የእስራኤል መኳንንትና ንጉሡ ራሳቸውን አዋረዱ”
ይህ አገላለጽ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ የነገረውን አንድ ነገር ለማስተዋወቅ የሚያገለግል ነው ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ይህንን መልእክት ተናገረ… እርሱም አለ” ወይም “እግዚአብሔር ይህንን ቃል ተናገረ… እርሱም አለ” (ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር ሺሻቅ ኢየሩሳሌምን እንዲያጠቃ እና በሕዝቡ ላይ ችግር እንዲፈጥር ይፈቅድለታል ፣ ግን ከጠቅላላው ጥፋት ይታደጋቸዋል ወይም 2) “በተወሰነ መጠን” የሚሉት ቃላት ወዲያው የሚል ትርጉም ሊኖረው ይችላሉ ፣ ይህም ማለት ሺሻቅ ኢየሩሳሌምን ሙሉ በሙሉ ከማጥፋት በፊት እግዚአብሔር ሕዝቡን ያድናል ፡፡
እግዚአብሔር ቁጣውን ልክ እንደ ፈሳሽ እንደሆነ ይናገራል ፣ ቁጣውንም ልክ እንደ ፈሳሽ ነገር ሊያፈሰው እንደበረ ይናገራል ፡፡ ኣት: - “ቁጣዬን በኢየሩሳሌም ላይ አልገልጽም” ወይም “ኢየሩሳሌም ከቁጣዬ የተነሳ አትሰቃይም” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እጅ” የሚለው ቃል ሺሻቅን ይወክላል ፡፡ አት: - “በሺሻቅ አማካኝነት” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን፡ይመልከቱ)
“የግብፅ ንጉሥ ሺሻቅ” እዚህ ላይ ለሻሻቅ ከግብፅ ሠራዊት ጋር የሚስጥር ቃል ይሰጣል ፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 12 ቁጥር 2 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ “የግብፅ ንጉሥ ሺሻቅ ከእርሱም ጋር የነበረው ሠራዊቱ ወደ ኢየሩሳሌም ወጡ” (የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ማለት ተሰለፈበት ወይንም አጠቃ ማለት ነው ፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና 12 2 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከቱ ፡፡ አት: - “ለማጥቃት መጣ” (ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
እዚህ “ቤት” የሚለው ቃል ቤተመቅደሱን ይወክላል ፡፡ አት: - “የያህዌህ መቅደስ” ( የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
ሰሎሞንን እነዚህን ጋሻዎች እንዲሠራ ሌሎች እንደረዱት አንባቢው እንዲረዳው አድርጎ መተርጎም የተሻለ ሊሆን ይችላል ፡፡ አት: - “ሰሎሞን በእጅ ጥበብ ባለሙያዎቹ ያሠራቸው የወርቅ ጋሻዎች” ( የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)
ሮብዓም እነዚህን ጋሻዎች ሲሠራ ሌሎች ሰዎች እንደረዱት አንባቢው በሚገነዘብበት ሁኔታ መተርጎም የተሻለ ሊሆን ይችላል ፡፡ አት: - “ንጉሥ ሮብዓም የእጅ ጥበብ ባለሙያዎቹን የናስ ጋሻዎችን አሠራላቸው” (የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
'በወርቅ ጋሻዎች ምትክ'
እዚህ ላይ “እጆች” የሚለው ቃል እንክብካቤን ወይም ኃላፊነትን ይወክላል ፡፡ አት: - “እንዲጠብቋቸው ለአለቆቹ ኃላፊነት ሰጠ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “በሮች” የሚለው ቃል መግቢያውን ያመለክታል ፡፡ አት: - “የንጉ kingን ቤት ደጅ የሚጠብቀው” (የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አንድን አስፈላጊ ክስተት ለማመልከት እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ ቋንቋዎ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ ሊጠቀሙበት ይችላሉ ፡፡
“ዘበኞቹ ጋሻዎቹን ይሸከማሉ”
እግዚአብሔር በሮብዓም ላይ የነበረው ቁጣ እንዳበቃ የተገለጸው የእግዚአብሔር ቁጣ ልክ እንደ አንድ ግለሰብ ከሮብዓም የተመለሰ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔርም ከአሁን በኋላ አልተቆጣም ስለዚህም ፈጽሞ አላጠፋውም” (ተስብኦትን ፡ ይመልከቱ)
“በተጨማሪም ፣ እዚያ ነበሩ”
“41 አመቱ… 17 ዓመት” ( ቁጥሮችን ፡ ይመልከቱ)
“ስሙን ማኖር” ለሚለው ሐረግ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “መቀመጥ” የሚገልጽ ነው ፡፡ “ኣት” “እዚያ እንዲቀመጥ” ወይም 2) ባለቤትነትን የሚያመለክት ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ ኣት: - “የእርሱ እንድትሆን” ( የባህሪ ስምን እና ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
የሴት ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ልብ” የሚለው ቃል ሀሳብን እና ፍላጎትን ይወክላል ፡፡ “ልብን ማንሳት” የሚለው ፈሊጥ አንድ ነገር ለማድረግ መወሰንን ያመለክታል ነው ፡፡ አት: - “ያህዌን ለመፈለግ አልወሰነም” ( የባህሪ ስምን እና ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን ማምለክ እግዚአብሔርን መፈለግ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጸአል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔርን ማምለክ” ( ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
“ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው።” እነዚህ ሁለት ቃላት አንድ አይነት ትርጉም ሲኖራቸው ሮብዓም ከመንግሥቱ መጀመሪያ አንስቶ እስከ ማብቂያው ድረስ ያከናወናቸውን ነገሮች ያመለክታሉ ፡፡ ኣት: - “ያደረገውን ሁሉ” (ሜሪዝምን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ እና መልሱ አውንታዊ መሆኑን መገመት ይቻላል። መጠይቁ አወያይ መጠይቅ ሲሆን አፅንዖት ለመስጠት ጥቅም ላይ ውሏል። እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “እነርሱ ተጽፈዋል . . . ኢዮርብዓም” ወይም “ስለእነርሱ ማንበብ ትችላላችሁ… ኢዮርብዓም” ፡፡ ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን እና አወያይ መጠይቅን፡ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
የነገሥታቱ ስም የመሩትን ሠራዊት ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የሮብዓም ሰራዊት እና የኢዮርብዓም ሰራዊት በቋሚነት ይሳተፉበት የነበረ ጦርነቶች” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከል ፡ይመልከቱ)
የሮብዓም ሞቱ መተኛት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል። ኣት: - “ሮብዓም ሞተ” ( ዘይቤያዊን እና ዘወርዋራን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “በዳዊት ከተማ ሰዎች ቀበሩት” ( ገቢራዊን ወይም ተቢሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“በእርሱ ቦታ” የሚለው ዘይቤ ትርጉሙ“በእርሱ ፋንታ” ነው፡፡ “በሮብዓም ፋንታ ነገሠ” ( ገቢራዊን፡ይመልከቱ)
ይህ የኢዮርብዓምን የአሥራ ስምንቱን ዓመት የንግሥና ጊዜ ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “ኢዮርብዓም በነገሠ በአሥራ ስምንተኛው ዓመት” ወይም “ንጉሥ ኢዮርብዓም በነገሠ በ 18ኛው ዓመት ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን እና ሕገኛ ቁጥርን፡ይመልከቱ)
“ማካያ” የሴት ስም ነው ፡፡ “ኡራኤል” የወንድ ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
የነገሥታቱ ስም የመሩትን ሠራዊት ይወክላል ፡፡ ኣት: “በአብያ ሰራዊት እና በኢዮርብዓም ሰራዊት መካከል ጦርነት ነበረ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን፡ይመልከቱ)
“አራት መቶ ሺህ የተመረጡ ወንዶች… ስምንት መቶ ሺህ የተመረጡ ወንዶች” ፡፡ “የተመረጡ ወንዶች” የሚለው ሐረግ በጦርነት ውስጥ የተካኑትን ኃያላን ወታደሮችን ያመለክታል ፡፡ አት: - “400,000 ችሎታ ያላቸው ሰዎች … 800,000 ችሎታ ያላቸው ሰዎች ” ( ቁጥሮችንና ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
አብያ የሚጠብቀውን አዎንታዊ መልስ ለማጉላት ይህንን አወያይ መጠይቅ ጠየቀ ፡፡ ጥያቄው እንደ መግለጫ ተደርጎ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: “በደንብ ታውቃላችሁ… በመደበኛ ቃል ኪዳን።” ( አወያይ መጠይቅን፡ይመልከቱ)
“ክፉ ሰዎች” ወይም “ምናምንቴ ሰዎች”
“ከኢዮርብዓም ጋር አበሩ”
ይህ በዳዊት እና በሰሎሞን ዘመን የነበረቺውን አንድ እስራኤል የሚያመለክት ነው ፡፡ ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እጅ” የሚለው ቃል ስልጣንንና ይዞታን ይወክላል ፡፡ አብያ እየተናገረ ያለው የዳዊት ዘር ብቻ የእግዚአብሔርን መንግሥት የመግዛት መብት ያለው መሆኑን ነው ፡፡ ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “የዳዊት ዘሮች በእጃቸው የያዙት” ወይም “የዳዊት ዘር ብቻ የመግዛት መብት ያለው” ( የባህሪ ስምን እና ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ኢዮርብዓም የወርቅ ጥጃዎችን ሌሎች ሰዎች እንዲሠሩ እንዳደረገ አንባቢው እንዲረዳው አድርጎ መተርጎም የተሻለ ሊሆን ይችላል ፡፡ አት: - “ኢዮርብዓም በሠራተኞቹ የሠራቸው የወርቅ ጥጃዎች” ( የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
አብያ ህዝቡን ለመገሠጽ እና እርሱ የሚጠብቀውን አዎንታዊ መልስ ለማጉላት ይህንን አወያይ መጠይቅ ጠየቀ፡፡ ጥያቄው እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ አት: - “ግን የሌላ አገር ሰዎች እንደሚያደርጉት ሰዳችኋቸዋል።” (አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
“ቄስ ሆኖ የሚያገለግል ማንኛውም ሰው”
“አማልክት ያልሆኑት” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ኢዮርብዓም በእደ ጥበብ ባለሙያዎቹ ያሠራቸውን የወርቅ ጥጃዎችን ነው። ምንም እንኳን ካህናቱ እንደ አምላክ አድርገው ያገለግሏቸው የነበረ ቢሆንም የእውነት አማልክት አልነበሩም ፡፡ አት: - “በእውነት አማልክት ያልሆኑ ጣ ofታት ካህን” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
“እኛ” የሚለው ቃል የደቡቡ ይሁዳን መንግሥት ሕዝብ ያመለክታል ፡፡
“ሥራ” የሚለው ቃል በግስ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “እየሠሩ ያሉ”( የረቂቅ ስሞችን፡ይመልከቱ)
“የገጹ ኀብስት” የሚያመለክተው ካህናቱ በመገናኛው ድንኳን ወይም በቤተ መቅደሱ ሕንጻ ውስጥ በወርቅ ጠረጴዛ ላይ ያስቀመጧቸውን አሥራ ሁለቱን የዳቦ ቂጣዎች ነው።
“እነርሱ መቅረዙ እንዲበራ ያዘጋጃሉ”
“መብራቶቹን በየምሽቱ እንዲነዱ” ወይም “ሁልጊዜ ማታ መብራቱን ያብሩ”
የሰራዊቱ ፊት ለፊት ጭንቅላቱ እንደሆነ በሚመስል መልኩ ተገልጾአል ፡፡ አብያ በጦርነት ውስጥ የይሁዳን ሰራዊት እየመራ ያለው እግዚአብሔር ነው ማለቱ ነው ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር እንደ መሪ ከእኛ ጋር ነው” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
የይሁዳን ሰራዊት የሚመራው እግዚአብሔር ስለሆነ ፣ አቢያ የእስራኤል ሠራዊት በይሁዳ ሰራዊት ላይ ማመጽ በእግዚአብሔር ላይ ማመጽ እንደሆነ ተናግሯል ፡፡ ( ስለሚጠበቅ እውቀት እና ስላልተገለጸ መረጃ ፡ይመልከቱ)
“ከይሁዳ ሠራዊት በስተ ኃላ ድንገተኛ ጥቃት”
“ድንገተኛ ጥቃት የሚሰነዝሩባቸው ወታደሮች ከኋላቸው ነበሩ”
እዚህ ላይ “ይሁዳ” በይሁዳ ሠራዊት ውስጥ ያሉትን ወታደሮች ይወክላል ፡፡ አት: - “የይሁዳ ወታደሮች ወደ ኋላ ሲመለከቱ” ( የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
እዚህ “እነሆ” የሚለው ቃል ወታደሮቹ ባዩት ነገር ተገርመው እንደነበር ያሳያል ፡፡
“ውጊያ” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “የእስራኤል ሠራዊት ከፊትና ከኋላ እየተዋጋቸው ነበር” (የረቂቅ ስምን፡ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የይሁዳ ጦር ኢዮርብዓምን እና የእስራኤልን ሠራዊት እንዲያሸንፈፍ ስለማስቻሉ ሲነገር እግዚአብሔር ራሱ ኢዮርብዓምን እና እስራኤልን እንደ መታ ተነግሯል፡፡ ኣት: “እግዚአብሔር አብያና የይሁዳ ሠራዊት ኢዮርብዓምን እና እስራኤልን ሁሉ ድል እንዲያደርጉ አስችሏል” ( ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
እዚህ “እስራኤል” የሚለው ቃል ሠራዊቱን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “መላው የእስራኤል ሠራዊት” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይሁዳ” የሚለው ቃል የይሁዳን ሰራዊት ይወክላል ፡፡ ኣት: - “በይሁዳ ሰራዊት ፊት ሸሹ” ( የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ )
እዚህ “እጅ” የሚለው ቃል ኃይልን ይወክላል ፡፡ እግዚአብሔር የይሁዳን ሠራዊት የእስራኤልን ሠራዊት ድል እንዲያደርግ ስለማስቻሉ ሲነገር እግዚአብሔር የእስራኤልን ሰራዊት በይሁዳ ሰራዊት እጅ እንዳስገባ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ ኣት: “እግዚአብሔር ይሁዳ እስራኤልን እንዲያሸንፍ አስችሏል” ( የባህሪ ስምን እና ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ሙሉ በሙሉ ድል አድርጓቸዋል ወይም ብዙ ወታደሮችን ገድለዋል ማለት ነው ፡፡ ኣአት: - “ሙሉ በሙሉ አሸነፋቸው” ወይም “ብዙ ወታደሮቻቸውን አረዱ” ( ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
“አምስት መቶ ሺህ የተመረጡ ወንዶች” ፡፡ “የተመረጡ ሰዎች” የሚለው አገባብ በጦርነት ውስጥ የተካኑትን ከፍ ያሉ ወታደሮችን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “500,000 ምርጥ ምርጥ ወታደሮች” ( ቁጥሮችን እና ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “የይሁዳ ሠራዊት የእስራኤልን ልጆች አሸነፈ” ( ገቢራዊን እና ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“አብያ አሳደደው”
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ኢዮርብዓም እንዲሞት ስለማድረጉ ሲጻፍ እግዚአብሔር ኢዮርብዓምን እንደ መታው ተደርጎ ተጽፏል። ይህ የሚያመለክተው ኢዮርብዓምን እንዲታመም አድርጎት ሊሆን ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ኢዮርብዓም እንዲሞት አደረገው” ወይም “እግዚአብሔር ኢዮርብዓም እንዲታመም አደረገው እርሱም ሞተ” ( ዘይቤያዊን እና የሚጠበቅ መረጃን እና ስላልተገለጸ መረጃ ፡ይመልከቱ )
“ሚስቶችን . . . ወሰደ” የሚለው አባባል አገባ የሚል ትርጉም አለው፡፡ ኣት: - “አሥራ አራት ሴቶችን አገባ” (ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
“14 ሚስቶች… 22 ወንዶች እና 16 ሴት ልጆች” (ቁጥሮቸን ፡ይመልከቱ)
“በህሪው ፣ እና ንግግሩ” ወይም “ባህሪያቱ ፣ እና የተናገራቸው ነገሮች”
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ነቢዩ አዶ በጻፈለት ታሪክ ውስጥ ይገኛሉ” ( ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ)
የአብያ መሞት ሲነገር እንደተኛ በማስመሰል ተነግሯል። ኣት: - “አብያ ሞተ” ( ዘይቤያዊ እና ዘወርዋራ ፡ይመልከቱ)
“ሰዎች ቀበሩት”
“በእርሱ ቦታ” የሚለው ሐረግ “በእርሱ ፋንታ” ለማለት አለው ፡፡ “በአቢያህ ፋንታ ነገሠ” (ተመልከት/ች: ዘይቤያዊ)
“በነገሠበት ዘመን”
ምድሪቱ ጸጥ ያለች ያህል ጦርነት የሚባል ነገር አልነበረም። ኣት: - “በምድሪቱ ለአስር ዓመት ሰላም” ወይም “ለአስር ዓመት በምድር ላይ ጦርነት አልነበረም” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ዐይን” የሚለው ቃል ማየትንና ፍርድን ይወክላል ፡፡ እግዚአብሔር የአሳን ድርጊቶች አይቶ ተቀበለው ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር መልካም እና ትክክል እንደሆነ የወሰነው ነገር” ወይም “እግዚአብሔር መልካም እና ትክክል እንደሆነ ያረጋገጠው ነገር” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
አሳ በነገሠበት ጊዜ እነዚህን ነገሮች እንዲያከናውን ለሠራተኞቹ ነግሮ ሊሆን ይችላል ፡፡ አትቲ: - “ሕዝቡ የድንጋይ ዐምዶቹን ሰበሩ ፤ የማምለኪያ አጸዶቹንም ቆረጡ ፤” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይሁዳ” የሚለው ቃል የይሁዳን ህዝብ ይወክላል ፡፡ እግዚአብሔርን ማምለክ እሱን እንደመፈልግ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ ኣት: - “የይሁዳን ሕዝብ ያህዌን ያመልኩ ዘንድ አዘዘ” ( የባህሪ ስምን እና ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
አሳ በነገሠበት ጊዜ እነዚህን ነገሮች እንዲያከናውኑ ለሠራተኞቹ ነግሮ ሊሆን ይችላል ፡፡ አት: - “ህዝቡ የኮረብታ መስገጃዎችን እንዲያስወግዱ አደረገ… ሠራተኞቹ አርባ የተመሸጉ ከተማዎችን እንዲገነቡ አደረገ ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
መንግሥቱ ያረፈች ያህል ጦርነት አልነበረም ፡፡ አት: - “መንግሥቱ በእርሱ ሥር ሰላም ነበራት” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“በመንግሥቱ ስር።” አንድን መንግሥት የሚገዛ ንጉሥ በመንግሥቱ ላይ ለእንደሆነ ወይም መንግሥቱ ከንጉሡ በታች እንደሆነ ተደርጎ ይነገራል ፡፡ ኣት: - “በመንግስቱ” ወይም “እርሱ ንጉሥ ሳለ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ምድሪቱ ጸጥ ያለች ያህል ጦርነት የሚባል ነገር አልነበረም። ኣት: - “በምድሪቱ ሠላም ነበር” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ይሁዳ” የሚለው ቃል የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታል ፡፡ አት: - “አሳ የይሁዳን ሰዎች ነገረ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“በዙሪያዋ ሠላም። ” ይህ ማለት ይሁዳ በዙሪያዋ ካሉ ብሔራት ሁሉ ጋር ሠላም ነበራት ማለት ነው ፡፡
ኤሊፕሲስ ከዐውደ ሊቀርብ ይችላል። አት: - “ከተሞቹን ገነቡ” ( የቃላትን ግድፈት ፡ይመልከቱ)
“ሦስት መቶ ሺህ ወንዶች… ሁለት መቶ ሰማንያ ሺህ ወንዶች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“1,000,000 ወታደሮችና 300 ሠረገሎች” ( ቁጥሮችን፡ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (ተመልከት/ች: የስሞች አተረጓጎም)
እዚህ ላይ “አሳ” ወደ ንጉሡን እና ወደ ጦር ሜዳ የመራውን ሠራዊት ይወክላል ፡፡ እርሱ በጦርነት ሊገጥመው እንደወጣ ግልጽ ነው ፡፡ ኣት: - “አሳ ጦርነት ሊገጥም ሠራዊቱን እየመራ ወጣ ” ( የባህሪ ስምን እና የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸን መረጃ ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ስም” የያህዌን ስልጣን ይወክላል ፡፡ አት: - “በአንተ ፋንታ” ወይም “በሥልጣንህ”(የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
የይሁዳ ሠራዊት በያህዌህ ስም እየተዋጋ ስለሆነ፣ አሣ ዝሪ ይሁዳን ድል ማድረግ ያህዌን ድል ማድረግ እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል። ኣት: - “ሰው ህዝብህን እንዲያሸንፍ አትፍቀድ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸን መረጃ ፡ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የይሁዳን ረድቶ ኩሻዊያንን እንዲያሸንፍ ማስቻሉ እግዚአብሔር ኩሽን እንደ መታ ተደርጎ ተገልጾአል ፡፡ ኣት: “እግዚአብሔር አሳ እና የይሁዳ ሠራዊት ኩሻውያንን እንዲያሸንፉ ረድቷቸዋል” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ብዙ ኩሾች የሞቱት ሠራዊቱ ለማገገም ስላልቻለ ነው” 2) “ብዙ ኩሾች ሞቱት በሕይወት የተረፉ አልነበሩም ፡፡”
እዚህ “መውደቅ”በጦርነት ውስጥ መሞቱን የሚገልጽ ነው ፡፡ አት: - “ብዙ ኩሾች ሞቱ” ( ዘወርዋራን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ሠራዊት ሙሉ በሙሉ አጠፋቸው” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ )
በመንደሮች ውስጥ የሚኖሩ ነዋሪዎቻቸው መሸበር ፣ ሽብር እንደ አንድ ነገር በላያቸው ላይ እንደ ወረደባቸው ተቆጥሯል ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “የእግዚአብሔር ፍርሃት” የሚያመለክተው ከያህዌ የመጣን ፍርሃት ነው። AT: - “እግዚአብሔር ነዋሪዎቻቸውን እንዲሸበሩ አደረገ” ወይም 2) “የእግዚአብሔር ፍርሃት” የሚለው ቃል በእግዚአብሔር መሸበር ማለት ነው። ኣት: - “ነዋሪዎቹ ከእግዚአብሔር የተነሳ ተሸብረው ነበር” (ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን የእግዚአብሔር መንፈስ አዛርያስን አነሳስቶ እንዲተነብይ አስችሎታል ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር መንፈስ ለአዛርያስ ትንቢት የመናገር ችሎታ ሰጠው” ( ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ታደርገዋለህ” ወይም “እርሱን እንድታገኝ ይፈቅድልሃል” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
እዚህ “እስራኤል” የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው ፡፡ ይህ የእስራኤል ሰዎች እውነተኛውን አምላክ ሳያመልኩ የኖሩበትን ጊዜ የሚያመለክት ነው። ኣት: - “የእስራኤል ሕዝብ እውነተኛውን አምላክ አላመለኩም” (የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
“የሚያስተምራቸው ካህን ሳይኖር”
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እርሱን አገኙት” ወይም “እርሱን እንዲያገኙት ፈቅዶላቸዋል” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ የሚያመለክተው ከቤቱ ርቀው በየትኛውም ስፍራ የሚጓዝን ሰው ነው ፡፡ ኣት: - “በየትኛውም ስፍራ ለተጓዘ ሰው” (ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
ታላላቅ ችግሮች እያጋጠማቸው ያሉት ሰዎች እነዚያ ችግሮች በሰዎች ላይ የነበሩ ነገሮች እንደሆኑ ተደርጎ ተገልጾአል ፡፡ ኣት: - “የምድሪቱ ነዋሪዎች ሁሉ ታላቅ ችግር አጋጥሟቸዋል” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“እነርሱ” የሚለው ቃል “ሀገር” እና “ከተማ” የሚሉትን ቃላት ያመለክታል ፡፡ እርስ በእርስ መሸናነፋቸው እርስ በእርስ መሰባበር እንደሆነ ተደርጎ ተገጾአል ፡፡ ኣት: - “አገሮችና ከተሞች እርስ በእርስ ተጠፋፍተዋል፣ ብሔሮች ከብሔሮች ጋር ፣ ከተሞች ከተሞች ጋር ይዋጋሉ (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “አገር” እና “ከተማ” እዚያ የሚኖሩትን ሰዎች የሚወክሉ ናቸው ፡፡ በተጨማሪም በእነዚህ ሁለት ሐረጎች መካከል ያለውን ግንኙነት ለማብራራት የሚያስችል አያያዥ ቃል ማቅረብ ይችላሉ ፡፡ “ሕዝብ የአንድ ከተማ ሕዝብ ከሌላ ህዝብ ጋር እንደ ተዋጋ ፣ የአንዲት ከተማም ሕዝብ ከሌላ ከተማ ሰዎች ጋር እንደተዋጋ” ፡፡ የባህሪ ስምን እና አያያዥ ቃላትን፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እጆች” የሚለው ቃል የሚሰሩ ሰዎችን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “በምትሠሩበት ጊዜ ደካሞች አትሁኑ” (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ እግዚአብሔር የድርጊቱ ባለቤት እንደሆነ ተጠቁሞአል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር የሥራህን ዋጋ ይከፍላል” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን እና የሚጠበቅ እውቀትን እና የልተገለጸ መረጃን፡ይመልከቱ)
“አሳ ነብዩ ዖዴድ የተናገራቸውን ቃላት ሰማ” ወይም “አሳ የዖዴድ ትንቢት በሚሰማበት ጊዜ።” “የነቢዩ የዖዴድ ትንቢት” የሚለው ሀረግ “እነዚህ ቃላት” ይገልጻሉ ፡፡
UDBን ጨምሮ ብዙ ትርጉሞች ይህንን ክፍል “የነቢዩ የኦዴድ ልጅ የአዛርያስ ትንቢት” እንዲነበብ ያደርጉታል ፡፡ ይህን የሚያደርጉት በ 2ኛ ዜና መዋዕል 15: 1 ካለው ጋር እንዲስማማ ለማድረግ ነው ፡፡ ተርጓሚዎች በሕትመታቸው ውስጥ ተመሳሳይ ነገር ማድረግ ይፈልጉ ይሆናል።
UDBን ጨምሮ ብዙ ትርጉሞች ይህንን ክፍል “የነቢዩ የኦዴድ ልጅ የአዛርያስ ትንቢት” እንዲነበብ ያደርጉታል ፡፡ ይህን የሚያደርጉት በ 2ኛ ዜና መዋዕል 15: 1 ካለው ጋር እንዲስማማ ለማድረግ ነው ፡፡ ተርጓሚዎች በሕትመታቸው ውስጥ ተመሳሳይ ነገር ማድረግ ይፈልጉ ይሆናል።
“አስጸያፊ ነገሮች” የሚሉት ቃላት ጣዖታትን ያመለክታሉ። ህዝቡ ጣዖታቱን እንዲያወድም ወይም እንዲያጠፋ ማድረግ እነርሱን ጠራርጎ ማስወጣት እንደሆነ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ ኣት: - “አስጸያፊ የሆኑትን ጣዖታት አስወገዱ” (የሚጠበቅ እውቀትን እና የልተገለጸ መረጃን እና ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሁሉም” የሚለው ቃል አጠቃላይ ነው ፡፡ የሐረጉ ትርጉም ዳዊት መላውን የይሁዳና የብንያም ሰዎች ሰበሰበ የሚል ነው ፡፡ ኣት: - “ከመላው ይሁዳና ብንያም ሕዝብን ሰበሰበ” ( ግነትን እና አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
“ከኤፍሬምና ፣ ከምናሴ እና ከስምዖንም ከእስራኤል የመጡ ናቸው”
እዚህ ላይ “እነሱ” ከአሳ ጋር የነበሩትን የይሁዳን እና የእስራኤል ነገዶች ያመለክታል ፡፡
ይህ በዕብራይስጥ የቀን መቁጠሪያ ሦስተኛ ወር ነው። ይህ በምዕራዊያን የቀን መቁጠሪያ ላይ በግንቦት መጨረሻ እና በሰኔ መጀመሪያ ያለ ወር ነው። (የእብራዊያን ወራትን፡ይመልከቱ)
( ሕገኛ ቁጥሮችን፡ይመልከቱ)
ይህ በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 14 ቁጥር 14 በጌራራ ዙሪያ ካሉ መንደሮች የተረከቧቸውን ምርኮዎችን ይመለከታል ፡፡
“700… 7,000” ( ቁጥሮች ፡ይመልከቱ)
አንድ ላይ እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች የአንድን ሰው ሙሉ ማንነት የሚያመለክቱ ዘይቤያዊ አገላለጽ ይፈጥራሉ ፡፡ ኣት: - “በሁለንተናቸው” ወይም “በሙሉ ልባቸው” (ፈሊጥ እና ድግግሞሽ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “መሞት አለበት”(ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) አንድ ሰው በማኅበረሰቡ ውስጥ ያለው ጠቀሜታ ግለሰቡ ትንሽ ወይም ትልቅ ያስብለዋል። አት: - “ግለሰቡ አስፈላጊ ሆነም አልሆነ” ወይም 2) አንድ ወጣት እንደ ትንሽ እና አዛውንት ትላቅ እንደሆነ ይነገራል። ኣት: - “ግለሰቡ ወጣትም ሆነ አረጋዊ” ( ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሁሉም” የሚለው ቃል አጠቃላይ ነው ፡፡ ሐረጉ የሚሉ የመላው የይሁዳ ህዝብ ተደሰቱ ነው ፡፡ ኣት: - “የይሁዳ ሕዝብ ሁሉ ደስ አላቸው” ( ግነትን እና አጠቃላይን፡ይመልከቱ)
“በሙሉ ልባቸው” የሚለው ፈሊጥ “በፍጹም መሰጠት” ማለት ነው፡፡ ኣት፡ “በሙሉ መሠጠት” ወይም “በሙሉ ልብ” ( ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 15 ቁጥር 4 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አት: - “እርሱን አገኙት” ወይም “እርሱን እንዲያገኙት ፈቅዶላቸዋል” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ ጣዖትን ያመለክታል ፡፡
አሳ ነግሦ ሳለ ሠራተኞቹ ምስሉን እንዲቆርጡ ነግሮ ሊሆን ይችላል ፡፡ ኣት: - “አሳ ሰራተኞቹ አስጸያፊውን ምስል እንዲቆጥሩ አደረገ ፣ ፍጭተው እና አቃጥሉት” ( የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “አሳ ግን ሕዝቡ ከፍ ያሉ ቦታዎች ላይ የነበሩ መስገጃዎቻቸውን ከእስራኤል እንዲያወጡ አላዘዛቸውም” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ልብ ግለሰቡን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “አሳ ሙሉ በሙሉ ለአምላክ ያደረ ነበር” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ይህ አሳ የኖረበትን ዘመን በሙሉ ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “በኖረበት ዘመን ሁሉ” ወይም “በሕይወት ዘመኑ ሁሉ” (ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ቤት” የሚለው ቃል ቤተመቅደሱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“35 ዓመት” ( ሕገኛ ቁጥርን ፡ይመልከቱ)
“36 ዓመት” (ተመልከት/ች: ቁጥሮች)
የባኦስ የመጀመሪያ ሠራዊት ራማን እንደያዘ ተጦቅሟል ፡፡ የዚህ ዘገባ ሙሉ ትርጉም ግልፅ ሊሆን ይችላል ፡፡ ኣት: - “የተመሸገቺውን ራማ ያዘ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን፡ይመልከቱ)
“ማንም እንዳይችል”
አሳ ሰራተኞቹ ወርቅና ብርን እንዲሰበስቡለት ያደርግ ነበር ፡፡ ኣት: - “ከዚያም አሳ . . . የንጉሡን ቤት ብር እንዲወስዱ ለሠራተኞቹ ነገራቸው ፣እና እንዲወስዱት ነገራቸው” ( የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት በአገልጋዮቹ አማካይነት ተናግሯል ማለት ነው ፡፡ አሳ ለወልደ አዴር ምን እንዲሉ ለአገልጋዮቹ ነገራቸው እናም እንደተባሉት አደረጉ ፡፡ የዚህ ትርጉም ግልፅ ሊደረግ ይችላል ፡፡ ኣት: - “አሳ አገልጋዮቹ ለወለደ አዴር እንዲናገሩ አዘዘ” ወይም “በአገልጋዮቹ በኩል አሳ ለወለደ አዴር ተናገረ” ( የባህሪ ስምን እና የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን፡ይመልከቱ)
በሁለት ሰዎች መካከል የሚደረግ ቃል ኪዳን የሚወክለው እርስ በእርስ ቃል ኪዳን እያደረጉ ያሉትን እነዚያን ሁለት ሰዎች ነው ፡፡ ኣት: - “እርስ በእርሳችን ቃል ኪዳን እንናድርግ … ከአባቴና ከአባትህ ጋር ቃል ኪዳን እናድርግ” ወይም “ከአባቴና ከአባትህ ጋር የሰላም ስምምነት እናድርግ” ( ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
“ከአንተ ጋር ስምምነት መሻቴን ማረጋገጭ ፣ ልኬአለሁ”
ቃል ኪዳንን ማፍረስ አንድ ሰው ቃሉን ማጠፍና ቃል የገባውን አለመፈፀሙን ያሳያል። ኣት: “ከእስራኤል ንጉሥ ከባኦስ ጋር የገባችሁትን ቃል ኪዳኑ ሰርዙ” ወይም “ከእርሱ ጋር የገባችሁትን ቃል በመፈጸም ለእስራኤል ንጉሥ ለባኦስ ታማኝ አትሁን” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
አሳ ወልደ አዴር እስራኤልን እንዲያጠቃ ፈልጎ ነበር ፡፡ ወልደ አዴር ይህን ማድረግ የሚችለው ከእስራኤል ንጉሥ ጋር የገባውን ቃል ኪዳን ከጣሰ ብቻ ነው ፡፡ የዚህ መግለጫ ትርጉም ግልፅ ሊደረግ ይችላል ፡፡ ኣት: “ከእስራኤል ንጉሥ ከባኦስ ጋር የገባችሁትን ቃል ኪዳን አፍርሱ፣ በእስራኤል ላይ ጥቃት ሰንዝሩ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ እዚህ አሳ ከሠራዊቱ ጋር ራሱን ስለ መወከል ይናገራል ፡፡ ኣት: - “አታጥቃኝ”( ፈሊጥን እና ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
እዚህ የአሳ ሰራዊት በአለቆቻቸው ተወክለዋል ፡፡ ኣት: - “ከተሞቹን እንዲያጠቁ ሠራዊቱን ላከ” (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ በእስራኤል ውስጥ ያሉ ከተሞች ስሞች ናቸው። (የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አንድን አስፈላጊ ክስተት ለማመልከት እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያመለክትበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ ፡፡
እዚህ ላይ አሳ እራሱን እና ሠራዊቱን ይወክላል ፡፡ “ሥራው” የሚያመለክተው ሰራተኞቹ በራማ ውስጥ ያከናወኗቸውን ሌሎች ሥራዎችን ነው ፡፡ ኣት: - “እርሱ ሠራዊቱ ራማን መመሸግ እንዲያቆሙ እና በዚያ ሌላ ሥራ መሥራታቸውን እንዲያቆሙ አዘዘ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን እና የቃላት ግድፈትን ፡ይመልከቱ)
ይህ በይሁዳ የሚኖሩትን ወንዶች ሁሉ ያመለክታል ፡፡ አት: - “የይሁዳን ወንዶች ሁሉ ወሰዱ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ጣውላዎች ቤቶችን ወይም ግድግዳዎችን ለመገንባት የሚያገለግሉ ትላልቅ እንጨቶች ናቸው ፡፡
እዚህ “ባኦስ” የሚያመለክተው ሠራተኞቹን ነው ፡፡ አት: - “የባኦስ ሠራተኞች ነበሩ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ማጠንከር…ለማጠናከር
እዚህ “ንጉሥ አሳ” ሠራተኞቹን ይወክላል። ኣት: - “በዚያን ጊዜ ንጉስ አሳ ሰራተኞቹ እንዲጠቀሙበት አደረገ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
እዚህ የንጉሡ “እጅ” የእርሱን ቁጥጥር ያመለክታል ፡፡ ይህ ማለት ሠራዊቱ የአራም ጦር ሠራዊት ድል ማድረግ አልቻለም ፡፡ ኣት: - “ከአንተ” ወይም “ከቁጥጥርህ”( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
አናኒ ቀደም ሲል ያገኘውን ድል ለአሳ ለማስታወስ ይህንን አወያይ መጠይቅ ይጠይቀዋል። ይህ እንደ መግለጫ ሊጻፍ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ኩሻውያንና ሊቢያውያን እጅግ ብዙ ሰረገሎችና ፈረሰኞች የነበሩበት እጅግ ብዙ ሠራዊት ነበሩ ፡፡ (አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ከሊቢያ የመጡ ሰዎች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት የንጉሥ አሳ ጦር ተቃራኒውን ሠራዊት ማሸነፍ ችሏል ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “ለሠራዊትህ ድልን ሰጠው” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ) 2ኛ ዜና መዋዕል 16፡ 9-10 የትርጉም ማስታዎሻዎች
ይህ ስለ ያህዌህ በየትኛውም ስፍራ የሚሆነውን ነገር ሁሉ ዓይኖቹ እንደሚያዩ ሲናገር በምድር ሁሉ እንደሚሮጥ ሰው አድርጎ ተናግሯል ፡፡ ኣት: “ያህዌህ በምድር ሁሉ ላይ እየሆነ ያለውን ያያል” ( የባህሪ ስምን እና ተስብኦትን ፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት ያህዌህ ሕዝቡን በመጠበቅ ጠንካራ መሆኑን ያሳያል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔርም በኃይሉ ብርታት ይጠብቃል” ወይም “ጥበቃ በማድረግ ኃይሉን እንዲያሳይ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸን መረጃ፡ይመልከቱ)
ይህ የሰዎችን ፍላጎት እና ምኞቶች “ልባቸው” እንደሆነ አድርጎ ይናገራል። “ፍጹም መሆን” ማለት ለአንድ ሰው ወይም ለዚያ ነገር ሙሉ በሙሉ መሰጠት ማለት ነው። ኣት: - “እሱን ለመከተል ሙሉ በሙሉ የወሰኑ ሰዎች” ወይም “እሱን ለመከተል ሙሉ በሙሉ የወሰኑ” (የባህሪ ስምን እና ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “መጀመሪያ ከሠራው ነገር እስከ መጨረሻ ሥራው” ወይም “ያደረገውም ሁሉ” (ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ የማይገኝ መጽሐፍ ነው።
“39ኛው ዓመት” (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “አሳ እግሩን ያመው ነበረ” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ” የሚለው ሐረግ ስለሞቱ ከበሬታ ያለው አገላለጽ ነው ፡፡” ኣት: - “አሳ በሞተ ጊዜ” (ዘወርዋራን ፡ይመልከቱ)
“በንግሥናው በ 41ኛው ዓመት” ወይም “ለ 41 ዓመታት ያህል በነገሠ ጊዜ” ( ሕገኛ ቁጥርን እና ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
አሳ ሰራተኞቹ መቃብሩን እንዲያዘጋጁለት አድርጎ ይሆናል ፡፡ ኣት: - “ሠራተኞቹ ቆፍረወውለታል” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
በቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ አስከሬኑ የሚቀመጥበት ጠረጴዛ/አልጋ መሰል ነገር ነው።
ከአስከሬኖች ጋር ጥሩ ማኣዛ ያላቸውን እጽዋት ማስቀመጥ ከእስራኤል ሕዝብ የቀብር ሥነ ሥርዓት ውስጥ አንዱ ነው ፡፡ ኣት: - “በዚህ ልማድ በተካኑ ሰዎች ጥሩ ሽታ ያላቸው እፅዋት ይዘጋጃሉ” (የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸን መረጃ ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ጥሩ ችሎታ ያላቸው ሽቶ ቀማሚዎች ያዘጋጁ ነበር ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“ከአባቱ በኋላ”
ኢዮሣፍጥ ሠራዊቱን ለጦርነት አዘጋጀ። አት: - “እስራኤልን ለመውጋት እንዲችሉ ሠራዊቱን አዘጋጀ” (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
“ወታደሮችን አኖረ”
ህዝብን ለመከላከል የተቋቋሙ ወታደራዊ ሰፈሮች
እዚህ “ነበር” የሚለው ፈሊጥ ነው። አት: - “አምላክ ደግፎታል” ወይም “አምላክ ረዳው” ( ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ አንድ ሰው የሚኖርበት እና የሚመራበት መንገድ በእግር መሄድ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ዳዊት በአብዛኛው በጽድቅ ይኖርና እግዚአብሔርን በቅርብ ይከተል ነበር ፡፡ አት: - “በአባቱ በዳዊት የመጀመሪያ መንገድ” ወይም “አባቱ ዳዊት እንዳደረገው እንደቀድሞው በጽድቅ ኖሯል” ( ፈሊጥን እና የሚጠበቅ እውቀትን እና ግልጽ ያልሆነ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት የእነርሱን እርዳታ በመፈለግ የበኣሊምን ጣዖታት አላመለከም ማለት ነው ፡፡ ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
“መራመድ” የሚለው ቃል እንደ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው ፡፡ አት: - “ተከተለ”( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
“በእስራኤልም ልጆች መንገድ አልሄደም” ይህ የሚያመለክተው አብዛኛዎቹ የእስራኤል ሰዎች እግዚአብሔርን እንዳልከተሉ ነው ፡፡ አት: - “እና በእስራኤል ውስጥ የተለመዱትን መጥፎ ድርጊቶች አልተከተሉም” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን፡ይመልከቱ)
“በእጁ” የሚለው ሐረግ የኢዮሣፍጥን ቁጥጥር ያመለክታል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር መንግሥቱን ሙሉ በሙሉ እንዲቆጣጠር አስችሎታል” ( የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
“ክብር” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እጅግ የተከበረ ነበር” ወይም “ህዝቡ ብዙ አክብሮት ሰጠው” ( የረቂቅ ስሞችን፡ይመልከቱ)
እዚህ የንጉሡን ፈቃድ እና ምኞት ለማጉላት በ“ልቡ” ተወክሏል ፡፡ ኣት: - “እሱ”(ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
“3ኛ ዓመት” ( ሕገኛ ቁጥርን ፡ይመልከቱ) ቤንኃይልን ፣ አብድያስ ፣ ዘካርያስ ፣ ናትናኤል እና ሚክያስ ... ሸማያ ፣ ናታንያን ፣ ዝባድያ ፣ አሣሄል ፣ ሰሚራሞት ፣ ዮናታን ፣ አዶንያስ ፣ ጦብያ እና ጦባዶንያ… ኤሊሳማንና ኢዮራም እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
“ሽብር” የሚለው ቃል “ፍራቻ” በሚለው ቃል ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ደግሞም ፣ ይህ ህዝቡ ሽብር በእነርሱ ላይ የሚመጣ መስሏቸው እንደፈሩ ያሳያል፡፡ሽብር በላያቸው የሚወድቅባቸው ያህል እየተሰማቸው ፈርተዋል። ኣት: - “በይሁዳ ዙሪያ ባሉት መንግሥታት ሁሉ ያለ ሕዝብ የእግዚአብሔርን ቅጣት በማሰብ ፈርቶ ነበር” ( የረቂቅ ስሞችን እና ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ኢዮሣፍጥ ሠራዊቱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “በኢዮሣፍጥ ሰራዊት ላይ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ቁጥሩም ሰባት ሺህ ሰባት መቶ ተብሎ ሊፃፍ ይችላል ፡፡ ይህ ዓረባውያን ለኢዮሣፍጥ ያመጡለት ዕንቁዎች መግለጫ ነው ፡፡ ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ኢዮሣፍጥ እነዚህን ነገሮች እራሱ አልሠራም ፣ ይልቁንም ሠራተኞቹን እንዲሠሩ አዘዘ ፡፡ ኣት: - “ሠራተኞቹ ምሽጎችን ሠርተው ከተሞችን አከማችተዋል” ( የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “በአባቶቻቸው ቤት ስም የተከፋፈሉት እንደሚከተለው ነበር” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“የሻለቆች” ”የሚለው ሐረግ ምናልባት ለወታደራዊ አዛዥ የተለየ ማዕረግ ሊሆን ይችላል። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ሺዎች” የሚለው ቃል የሚያመለክቱት አለቆቹ የሚመሩትን የወታደሮች ብዛት ነው። ኣት: - “የ 1,000 ወታደሮች አዦች” ወይም 2) “ሺዎች” ተብሎ የተተረጎመው ቃል ትክክለኛ ቁጥሩን አይወክልም ፣ ነገር ግን የአንድ ትልቅ ወታደራዊ ክፍል ስም ነው። ኣት: - “የትላልቅ የጦር ሰራዊት አዛዦች” (ተመልከት/ች: ቁጥሮች)
(ተመልከት/ች: የስሞች አተረጓጎም)
“ሦስት መቶ ሺህ… ሁለት መቶ ሰማንያ ሺህ… ሁለት መቶ ሺህ” (ተመልከት/ች: ቁጥሮች)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (ተመልከት/ች: የስሞች አተረጓጎም)
“ሁለት መቶ ሺህ… አንድ መቶ ሰማንያ ሺህ” ፡፡ እነዚህ ቁጥሮች የሚያመለክቱት ወንዶችን ነው ፡፡ አት: - “200,000 ወንዶች… 180,000 ወንዶች” (ተመልከት/ች: ቁጥሮች እና የቃላት ግድፈት )
"በተጨማሪ"
ይህ የሚያመለክተው ንጉሥ አክዓብን ነው ፡፡
“400 ሰዎች” (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እኔ የሚለው የሚያመለክተው ራሱን ሲሆን ከሠራዊቱ አጀብ ጋር ነው ፡፡ ኣት: - “ማድረግ የለብንም” (ሁሉን በአንድ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
እዚህ የንጉሡ “እጅ” የእሱን ቁጥጥር ያመለክታል ፡፡ ይህ ማለት እግዚአብሔር በሬማት ዘገለዓድ ሰዎችን ለማሸነፍ ያስችላቸዋል ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “የአንተን ሠራዊት እንዲያሸንፍ ያስችላቸዋል” ( የባህሪ ስምን እና የሚጠበቅ እውቀትን ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክት በበሬ ቀንዶች ምስል ከብረት የተሠሩ ቀንዶችን ነው ፡፡
የነቢዩ ተግባር አክዓብ ሶርያውያንን እንዴት ድል እንደሚያደርግ የሚያሳይ ምሳሌያዊ አነጋገር ነው ፡፡ በሬ በሌላው እንስሳ ላይ ጥቃት እንደሚሰነዝር ሁሉ የአክዓብ ሰራዊት በታላቅ ጥንካሬ ያሸነፋል ፡፡ አትቲ: - “ልክ በዚህ አይነት ቀንዶች በሬ በሌላ እንስሳ ላይ ጥቃት እንደሚያደርስ የአንተ ሠራዊት የሶሪያን ሠራዊት እስኪጠፋቸው ድረስ ያጠቃቸዋል” ( ምሳሌያዊ ድርጊትን እና ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እስኪያጠፋቸው ድረስ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “የንጉሡ እጅ” የእሱን ቁጥጥር ያመለክታል ፡፡ ይህ ማለት እግዚአብሔር በሬማት ዘገለዓድ ሰዎችን ለማሸነፍ ያስችላቸዋል ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “ንጉሡ እንዲይዘው ፈቅዷል” ወይም “ሠራዊቶችህ እንዲይዙት ይፈቅድላቸዋል” ( የባህሪ ስምን እና የሚጠበቅ እውቀትን ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በ 2 ኛ ዜና መዋዕል 17 ፡7 ካለው ጋር በሚመሳሰል ሁኔታ ተርጉም ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
“ስማ” ወይም “የምነግርህን ነገር በትኩረት ተከታተል”
አንድ ዓይነት ቃል የሚናገሩ ነቢያት በአንድ አፍ እንደሚናገሩ ተደርጎ ተነግሯል ፡፡ “የነቢያት ቃላት” የሚለው ሐረግ ነቢያት የሚናገሩትን መልእክት ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ነቢያቱ ሁሉ ለንጉሡ መልካም ነገሮች እንደሚሆኑ ይናገራሉ።” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
"የምትናገረው ነገር"
“ ልክ እንደ እግዚአብሔር ሕያው መሆኑ አስተማማኝ የሆነ ” ፡፡ ህዝቡ ቀጥሎ የሚናገሩት ነገር እውነት መሆኑን ለማሳየት ይህንን አገላለፅ ይጠቀማሉ ፡፡ ይህ ቃለ መኃላ የሚገባበት መንገድ ነው ፡፡ አት: - “በከፍተኛ መኃላ ምያለሁ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
የተረዳሀውን መረጃ ልትጨምርበት ትችላለህ ፡፡ ኣት: “ወይስ መሄድ የለብንም” ( የቃላት ግድፈትን፡ይመልከቱ)
“እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አክዓብን ፣ ኢዮሣፍጥን እና ሠራዊታቸውን እንጂ ሚክያስን አይደለም ፡፡ (አግላይና አካታችን ፡ይመልከቱ)
አክዓብ ሚክያስን ለመገሠጽ ይህን ጥያቄ በብስጭት ጠየቀው ፡፡ ኣት: - “ብዙ ጊዜ በያህዌ ስም አማልኩህ…” (አወያይ መጠይቅን፡ይመልከቱ)
እዚህ “ስም” የሚለው ቃል ስልጣንን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “እንደ እግዚአብሔር ወኪል” (የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
እዚህ “እስራኤል ሁሉ” የእስራኤልን ሠራዊት ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “የእስራኤልን ሠራዊት ሁሉ አየሁ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
የሠራዊቱ ሰዎች እረኛቸው ንጉሡ ስለሞተ የሚመራቸው ከሌላቸው በጎች ጋር ተመሳስሏል። (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ንጉሡ እንደ እረኛ እንደሆነ ይናገራል ፡፡ አንድ እረኛ በጎቹን የመጠበቅ እና የመንከባከብ ኃላፊነት እንዳለበት ሁሉ ፣ ንጉሡም ህዝቡን የመምራት እና የመጠበቅ ሃላፊነት አለበት ፡፡ ኣት: - “እነዚህ ሰዎች መሪ የላቸውም” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
አክዓብ ይህን ጥያቄ የጠየቀው ስለ ሚክያስ እውነቱን መናገሩን ለማጉላት ነው ፡፡ ኣት: - “ነግሬሃለሁ … ግን ጥፋት ብቻ ነው! ” (አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት በግራ ጎኑ እና በቀኙ ጎን ከእርሱ አጠገብ ቆመው ነበር ማለት ነው ፡፡ አት: - “በቀኝ እና በግራ ጎኑ” (ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
ይህ የግራ እጁን ያሳያል ፡፡ ኣት: - “በግራ እጁ” (የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት አንድ የሚስብ ነገር በማቅረብ አንድን ሰው መሳብ ማለት ነው ፡፡
የአክዓብ በጦርነት ውስጥ መሞት መውደቅ ተብሎ ተነግሯል ። አት: - “በራሞት ዘገለዓድ መሞት” ( ዘይቤያዊን እና ዘወርዋራን ፡ይመልከቱ)
ይህ ከአንድ በላይ አስተያየቶች እንደነበሩ ያመለክታል ፡፡ ከዚህ በፊት ባለው ጥቅስ ላይ “አንዱ ..እና ሌላው” የሚሉት ቃላት ለእግዚአብሔር ምላሽ የሚሰጡ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ የሰማይ መላእክት እንደነበሩ ያመለክታሉ ፡፡
እዚህ ላይ “መንፈስ” የሚለው ቃል የነቢያትን ዝንባሌ ያመለክታል ፣ “አፉ” የሚለው ቃል ደግሞ የሚናገሩትን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ነቢያቱ ሁሉ ሐሰትን እንዲናገሩ አድርጋቸው” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ያህዌህ ሆይ የምነግርህ ነገር እውነት እና አስፈላጊ ስለሆነ ተመልከት
እዚህ ላይ “መንፈስ” የሚለው ቃል የነቢያትን ዝንባሌ ያመለክታል ፣ “አፉ” የሚለው ቃላት ደግሞ ምን እንደሚሉ ያመለክታል ፡፡ አት: - “ነቢያትህ ሐሰትን እንዲናገሩ አድርገሃቸዋል” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 18 ፡10 እንዳለው የዚህ ሰው ስም ተርጉም ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ሴዴቅያስ ሚክያስን ለመሳደብ እና ለመገሠጽ ይህን አወያይ መጠይቅ ጠየቀ ፡፡ ኣት: - “የያህዌህ መንፈስ እኔን ትቶ ለአንተ የሚናገር አይምሰልህ!” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
“ስማ” ወይም “የምነግርህን ነገር በትኩረት ተከታተል”
“የጥያቄህን መልስ ታውቀዋለህ።” የሴዴቅያስ አወያይ መጠይቅ እንደ መግለጫ ከተተረጎመ፣ ይህ ሐረግ ግልጽ መረጃን እንዲሰጥ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። ኣት: - “የእግዚአብሔር መንፈስ እንደተናገረኝ ታውቃላችሁ” (የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ይህ አክዓብን ያመለክታል ፡፡
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( የስሞች አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ የማይሆነውን ነገር ይገልጻል፡፡ ንጉሡ በደህና እንደማይመለስ እግዚአብሔር ለሚክያስ አስቀድሞ ነግሮታል። (መላምታዊ ሁኔታ፡ይመልከቱ)
እዚህ ነገሥታቱ ራሳቸውን ከሠራዊቶቻቸው ጋር ይወክላሉ ፡፡ ኣት: - “የእስራኤል ንጉሥ አክዓብና የይሁዳ ንጉሥ ሠራዊታቸውን ወደ ሰልፍ አወጧቸው” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከል ፡ይመልከቱ)
“ተዋጉ”
በ 2ኛ ዜና መዋዕል 18 ፡2 ውስጥ እንደተረጎምከው የዚህን ቦታ ስም ተርጉም (የስሞች አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት እንዳይለይ መደበኛውን መልክ መለወጥ ነው።
ንጉሡ ሁለቱንም “አስፈላጊ ያልሆኑ” እና “አስፈላጊ ወታደሮችን” በመጥቀስ ሁሉንም ወታደሮች ማለቱ ነበር ፡፡ አት: - “ማንኛውንም ወታደር አታጥቁ” ( ሜሪዝምን ፡ይመልከቱ)
አክዓብ የንጉሥ ልብሱን እንዲለብስ አጥብቆ በመጠየቁ ኢዮሣፍጥ በስህተት የእስራኤል ንጉሥ ነው ተባለ።
“እግዚአብሔር እርሱን ማሳደዳቸውን እንዲያቆሙ አደረገ”
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አንድን አስፈላጊ ክስተት ለማመልከት እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እርሱ አክዓብ እንደ ሆነ ሳያውቅ አንድ ወታደር ለመግደል ፈልጎ ነበር ፡፡ 2) በሃሳቡ ምንም ልዩ ኢላማ ሳይኖረው ቀስቱን ገተረ
ይህ ሁለት የጦር ትጥቆች የሚገናኙበት ቦታ ሲሆን ለቀስት እና ለሰይፍ የተጋለጠ ነው ፡፡
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “አንድ ሰው የእስራኤልን ንጉሥ በሠረገላው ውስጥ ይዞት ነበር” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“አናኒ” የአንድ ሰው ስም ነው። በ 2 ኛ ዜና መዋዕል 16፡ 7 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ (የስሞች አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እሱ” የሚለው ቃል ኢዮሣፍጥን ያመለክታል ፡፡
እነዚህ ጥያቄዎች ኢዮሣፍጥ አክዓብን መርዳት አልነበረበትም የሚለውን ነጥብ ለማሳየት አሉታዊ መልሶችን ይጠብቃሉ ፡፡ ኣት: - “ክፉዎችን መርዳት የለብህም! ያህዌን የሚጠሉትን መውደድ የለብህም! ” (አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
ይህ በአጠቃላይ ክፉ ሰዎችን ያመለክታል። ኣት: “ክፉ ሰዎች” ( ስማዊ ቅጽልን ፡ይመልከቱ)
“ቁጣ” የሚለው እረቂቅ ስም “ተቆጣ” ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ይህ ሐረግ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር በአንተ ላይ ተቆጥቷል” ( የረቂቅ ስሞችን እና ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ )
ረቂቅ ስም የሆነው “ጥሩ” የሚለው ቃል እንደ ቅፅል ሊተረጎም ይችላል። ይህ ሐረግ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “አንዳንድ ጥሩ ነገሮችን አድርገሃል” ( የረቂቅ ስሞችን እና ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ኢዮሣፍጥ ንጉሥ ስለነበረ ፣ እነዚህን ነገሮች እንዲያደርጉ ለሠራተኞቹ ነግሮ ሊሆን ይችላል። ኣት: - “ሕዝብህ የማምለኪያ ዐፀዶችን ከምድሪቱ እንዲወስወግዱ አድርገሃቸዋል” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህንን በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 14 ፡3 እንዴት እንደጸሮጎምከው ተመልከት ፡፡
እዚህ ልብ ፈቃዱን ይወክላል ፡፡ የኢዮሳፍጥ ፈቃድ እንደ ማይለወጥ ወይም የማይነቃነቅ ነው ተብሎ ተነግሯል ፣ ይህም ማለት እግዚአብሔርን የመሻት የማይለወጥ አቋም አለው ፡፡ ኣት: - “በጥብቅ ወስኗል” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ኢዮሣፍጥ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውን ለማድረግ መፈለጉ እርሱን እየፈለገ እንዳለ ተደርጎ ተነግሯል። ኣት: - “እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውን አድርግ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት ኢዮሣፍጥ የነገሠበትን ምድር ሁሉ ማለትም ከደቡብ ጫፍ እስከ ሰሜን ጫፍ ያለውን ምድር ማለት ሲሆን በመካከል ያለውን መላውን መሬት ለማካተት የታሰበ ነው፡፡ ኣት: - “የይሁዳን ምድር ሁሉ” ( ሜሪዝምን ፡ይመልከቱ)
ስለ ኢዮሣፍጥ ህዝቡን እንደቀድሞው እግዚአብሔርን እንዲያገለግል መምራቱ ደራሲው ሲናገር ቀድሞ ወደነበሩበት ቦታ እንደሚመልሳቸው በማስመሰል ተናግሯል ፡፡ ኣት: - “ወደ እግዚአብሔር እንዲመለሱ አሳመናቸው” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“ቅድመ አያቶቻቸው” ወይም “አባቶቻቸው”
መከላከያ ለማግኘት በዙሪያቸው ግድግዳዎች ያሏቸው ከተሞች ናቸው
“ለእያንዳንዱ ከተማ”
“ኢዮሣፍጥ ዳኞችን” አላቸው
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ያ እግዚአብሔር ዳኞቹ ምን እንደወሰኑ ያውቃል ወይም 2) እግዚአብሔር ዳኞቹን ስለውሳኔአቸው ተጠያቂ ያደርጋቸዋል ወይም 3) እግዚአብሔር ዳኞቹን በውሳኔዎቻቸው ውስጥ ይረዳቸዋል እንዲሁም ይመራቸዋል ፡፡ ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል። ኣት: - “በምትፈርድበት ጊዜ እግዚአብሔርን መፍራት አለብህ”
“ስሕተት” ፣ “አድልዎ መደረግ” እና “ጉቦ” የሚሉት ረቂቅ ስሞች “ኃጢአት” ፣ “አድሎ” እና “ጉቦ” የሚሉትን ግሶች በመጠቀም መተረጎም ይችላሉ ፡፡ እግዚአብሔር በፍርዱ አንዱን ከሌላው አያበልጥም ወይም ጉቦ እንዲሰጥዎ አያደርግም ” ( የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ራሶች” የሚለው ዘይቤያው አነጋገር ሲሆን በጣም አስፈላጊ የሆነውን አካል የሚገልጽ ነው ፣ እና “ቤቶች” የሚለው ቤተሰቦችን ይወክላሉ ፡፡ ኣት: - “የጥንት ቤተሰቦች መሪዎች” ( ዘይቤያዊን እና የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“ፍርድ” የሚለው ረቂቅ ስም” “መፍረድ” የሚለውን ግስ በመጠቀም ሊተረጎም ይችላል ፡፡ “ኣት” “ሕዝቡን ለእግዚአብሔር ለመፍረድ” ወይም “ስለእግዚአብሄር ፈርድ ለመፍረድ” ( የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
“አለመግባባቶችን መፍታት” ወይም “አለመግባባቶችን ለመፍታት”
የረቂቅ ስሙ “አክብሮት” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል። አት: - “ያህዌን እየፈራህ ማገልገል አለብህ” ወይም “ያህዌን ስታከብር ማገልገል አለብህ” ( የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ልብ” መሉውን ሰው ይወክላል ፡፡ አት: - “ከሙሉ ማንነትህ ጋር” (የባህሪ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
ኢዮሣፍጥ ፈራጆች እንዲሆኑ የሾማቸውን የተወሰኑ ሌዋውያንን ፣ ካህናቱንና የእስራኤልን አባቶች የአባቶቻቸውን አለቆች ማስተማርን ቀጠለ።
በዚህ ጥቅስ ላይ “አንተ” እና “የአንተ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ኢዮሣፍጥ ዳኞች እንዲሆኑ የሾማቸውን ሰዎች ነው ፡፡
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “በከተሞቻቸው የሚኖሩት ወንድሞችህ ክርክር ሲያመጡልህ” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ወንድሞች” ለሌሎች እስራኤላዊያን አጠቃላይ ማጣቀሻ ነው፡፡
እዚህ ላይ የሰዎች ግድያ ደማቸውን ማፍሰስ እንደሆነ ተነግሯል፣ “ደም” ህይወትን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “የሰዎች ግድያ” ወይም “ግድያ”( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
የረቂቅ ስም የሆነው “ቁጣ” እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል “ቁጡ” ተደርጎ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር በአንተና በወንድሞችህ ላይ ይቆጣል” ( የረቂቅ ስም እና ገቢራዊ እና ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ ፡ይመልከቱ)
ኢዮሣፍጥ ፈራጆች እንዲሆኑ የሾማቸውን የተወሰኑ ሌዋውያንን ፣ ካህናቱንና የእስራኤልን አባቶች የአባቶቻቸውን አለቆች ማስተማርን ቀጠለ።
በዚህ ጥቅስ ላይ “አንተ” እና “የአንተ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ኢዮሣፍጥ ዳኞች እንዲሆኑ የሾማቸውን ሰዎች ነው ፡፡
አማርያ ተመልከት የምነግርህ ነገር እውነት እና አስፈላጊ ነው ፡፡
እነዚህ ወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“በአንተ ላይ ተሹመዋል”
እዚህ ኢዮሣፍጥ ስለ ራሱ በሦስተኛ መደብ ሰብአዊ ቦታ ሆኖ ይናገራል ፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ ሰብዓዊ ውስጥ ሊተረጎም ይችላል። ኣት: - “ከንጉሣዊ ጉዳዮችዎ ሁሉ” ( አንደኛ ፣ ሁለተኛ፣ እና ሦስተኛ መደብ ሰብዓዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አንድን አስፈላጊ ክስተት ለማመልከት እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ ፡፡
ይህ ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ ምሥራቅ በኤዶም አቅራቢያ ካለው ከማይን አካባቢ የመጣ ሕዝብ ነበር። ( የስሞች አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ኢዮሣፍጥ” እራሱን እና ሠራዊቱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የኢዮሣፍጥን ሠራዊት ለመዋጋት መጣ” ወይም “ኢዮሣፍጥና ሠራዊቱን ለመውጋት መጣ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከል ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ተመልከት” የሚለው ቃል ቀጥሎ ለተባለው ነገር አፅንዖት ለመስጠት እንደ ዘይቤያዊ አነጋገር ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ በሓሴሶን ታማር የነበረውን ሠራዊት ከሚናገሩበት ቦታ ሆነው ማየት አይችሉም ነበር ፡፡ ኣት: - “ቀድሞውኑ በሓሴሶን ታማር ናቸው” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው ፡፡ የኢንጌዲ ሌላ ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “ለመሻት ወስኗል” ወይም “ለመፈልግ ራሱን ሰጠ ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
የእግዚአብሔርን ምክር ስለመፈለግ ሲናገር እግዚአብሔርን መፈለግ እንደ ሆነ በማስመሰል ተናግሯል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔርን ምክር ለመፈለግ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“ጾም” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ኣት - “ሕዝቡም ሁሉ መጾም እንዳለባቸው አወጀ” ( የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
ይህ የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “የይሁዳ ሰዎች ተሰበሰቡ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ከእነዚህ ቦታዎች የመጡ ሰዎችን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሕዝብ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ኢዮሣፍጥ እግዚአብሔር በሰማይና በሁሉም ነገር ላይ ያለውን ስልጣን ለማጉላት ኢዮሣፍጥ ይህን አወያይ መጠይቅ ይጠቀማል ፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊጻፍ ይችላል ፡፡ኣት: - “በእውነት አንተ የሰማይ አምላክ ነህ እናም በምድር ነገሥታት ሁሉ ላይ ትገዛለህ።” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
“ኃይል” እና “ችሎታ” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ አንድ ዓይነት ናቸው እና የእግዚአብሔር ኃይል ታላቅነት ያጎላሉ ፡፡ “እጅ” የሚለው ቃል ባለቤትነትን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “ታላቅ ሥልጣን አለህ” ወይም “ታላቅ ሥልጣን እና ብርታት አለህ” ( ድግግሞሽን እና የሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ኢዮሣፍጥ እግዚአብሔር ጠላቶቻቸውን ከምድራቸው እንዳባረረ ለማጉላት ይህንን አወያይ መጠይቅ ይጠቀማል፡፡ ለእስራኤል ሰጠ ፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊጻፍ ይችላል ፡፡ አት: - “በዚህ ምድር የሚኖሩትን ስለ ሕዝብህ ስለ እስራኤል ስትል ያባረርኽ እና ለአብርሐም ዘሮች በቋሚነት ስለ የሰጣቸው አንተ ነበርኸ።” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
እዚህ እግዚአብሔር በ “ስሙ” ተወክሏል” ኣት ““ ለአንተ ” ወይም “ አንተን ለማክበ ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“ሰይፉ” ጦርነትን ይወክላል። ኣት: “ጦርነት” ወይም “ውጊያ”( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ቤተመቅደሱን ያመለክታል ፡፡
እዚህ የእግዚአብሔር መገኘት በ “ስሙ” ተወክሏል። ኣት “ መገኘትህ በዚህ ነው በዚህ ቤት ውስጥ ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ይህ ኤዶማውያን የሚኖሩበት ስፍራ ነበር ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እዚህ ኢዮሣፍጥ እንግዳ ስለሆነ ነገር ይናገራል፡፡ ኣት: - “ለእነሱ ላሳየነው ምሕረት የሚመልሱልን እንደዚሁ ነው” እነሱ ከምድርህ ሊያስወጡን እየመጡ ነው፡፡ ” ( ውስጠ ዌይራን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ተመልከት” የሚለው ቃል ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ቀጣይ የሚለውን ለማጉላት ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ (ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ አወያይ መጠይቅ እንደ ጥያቄ ሆኖ ያገለግላል። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊጻፍ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እባክህን ፍረድባቸው።” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ህዝቡ ትኩረታቸውን ወደ እግዚአብሔር ማድረጋቸው ለማጉላት በ “ዐይኖቻቸው” ተወክለዋል ፡፡ ኣት: - “እኛ እርዳታ እንፈልጋለን” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን የእግዚአብሔር መንፈስ ሕዚኤልን ገፋፍቶ እንዲተነቢይ አስችሎታል ለማለት ነው፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 15 ፡1 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይሁዳ” የሚያመለክተው በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ነው ፡፡ አት: - “በይሁዳና በኢየሩሳሌም የምትኖሩ ሁሉ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት እግዚአብሔር ጦርነቱን እና የሚሆነውን ይቆጣጠራል ማለት ነው ፡፡
ይህ አባባል ለውጊያ ከጠላት ሠራዊት ጋር መግጠም ማለት ነው ፡፡ አት: - “ውጣ…. በእነርሱ ላይ ውጣ” ወይም “ለመዋጋት ሂድ… ለውጊያ ሂድ” (ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
የምነግርህ ነገር እውነትም አስፈላጊም ስለሆነ ትኩረት ስጥ ፡፡
ይህ ከኢየሩሳሌም በስተ ደቡብ ምስራቅ ባሉት ሁለት ተራሮች መካከል ያለ ጠባብ ሸለቆ ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“ማዳን” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ያድንህ”( የረቂቅ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ እነዚህ ቦታዎች ከነርሱ የመጡ ሰዎችን ይወክላሉ ፡፡ ኣት: - “የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሰዎች” ( የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
እነዚህ የአምልኮ ተግባራት ትህትና እና ለእግዚአብሔር መገዛት የሚገልጹ ናቸው ፡፡ ( ምሳሌያዊ ድርጊትን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ይሁዳ” የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “የይሁዳ ሕዝብ ሁሉ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ለቀዓትና ለቆሬ ልጆች የተሰጡ የጎሳ ስሞች ናቸው። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው እግዚአብሔርን አንድ ድምፅ እንዳላቸው ሰዎች በአንድነት ስለሚያመሰግኑ ሰዎች ነው፡፡ ኣት: - “በከፍተኛ ድምፅ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
የዚህን ከተማ ስም በ 2 ኛ ዜና 11 ፡ 6 ካለው ጋር የሚመሳሰል አድርገህ ተርጉም ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እርሱ ይደግፍሃል” ወይም “እሱ ይረዳሃል” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“በእግዚአብሔር ነቢያቱ የምትታመኑ ከሆነ ይሳካላችኋል”
“ታማኝነት” የሚለው የረቂቅ ስም “በታማኝነት” ወይም “ታማኝ” ተብሎ ሊገለጽ ይችላል ፡፡ በ 2 ኛ ዜና መዋዕል 7 ፡3 ውስጥ “የቃል ኪዳን ታማኝነትን” እንዴት እንደተሮጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “እርሱ ለዘላለም ይወደናል” ወይም “ከእኛ ጋር ለገባው ቃል ኪዳኑ ታማኝ ነው” ( የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
ለእግዚአብሔር እየዘመሩ ነበር ፡፡ ኣት: “ለመዘመር እና እግዚአብሔርን ለማወደስ” ( የቃላት ግድፈትን ፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት እግዚአብሔር የተወሰኑ የጠላት ወታደሮች ሌሎች የጠላት ወታደሮችን አድፍጠው እንዲወጉ አድርጎአል ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር የተወሰኑ የጠላት ወታደሮችን አዘጋጀ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ድንገተኛ ጥቃት
በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 20 ፡10 እንዳለው የዚህን ቦታ ስም ተመሳሳይ አድርገህ ተርጉም ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ድል አደረጓቸው” ወይም “አድፍጠው ያጠቋቸውን አሸነፉ” (ገቢራዊን እና ተብሮአውን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ አንድ ዓይነት ናቸው ፡፡ ሁለተኛው የመጀመሪያውን ያጠናክረዋል። አት: - “እነርሱን ፈጽሞ ለማጥፋት” ( ድግግሞሽን፡ይመልከቱ)
ይህ የሚያጠፉትን ካጠፉ በኋላ ነው ፡፡ አት: - “ግዲያውን በጨረሱ ጊዜ” ( የሚጠበቅ እውቀጥን እና ያልተገለጸን መረጃ ፡ይመልከቱ)
አንድ አስገራሚ ክስተት ለማመልከት “እነሆ” የሚለው ቃል እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡
“መሬት ላይ ወደቁ” የሚለው ሐረግ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው ፣ “እነሱ ሞተዋል” ማለት ነው።( ፈሊጥን እና ድግግሞሽን ፡ይመልከቱ )
“4ኛ ቀን” ( ሕገኛ ቁጥርን ፡ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት ጸሐፊው የጻፈበትን ቀን ነው ፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና 5 ፡9 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
ይህ በሠራዊቱ ውስጥ ላለ እያንዳንዱን ሰው የሚያመለክት ነው ፡፡ አት: - “የይሁዳና የኢየሩሳሌም ወታደር ሁሉ” (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
“ኢዮሣፍጥ እየመራቸው” የሚለው ሐረግ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው ፡፡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲመለሱ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ በሠራዊቱ ሁሉ ፊት ነበረ። (ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ጠላቶቻቸው ስለተሸነፉ ደስ አላቸው ፡፡ አት: - “በጠላቶቻቸው ሽንፈት ደስ ይበላችሁ” ወይም “ጠላቶቻቸው ስለጠፉ ደስ ይበላችሁ” ( የሚጠበቅ እውቀንት እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
“ሽብር” የሚለው ቃል “ፍርሃት” በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል ፡፡ ኣት: “የአሕዛብ መንግሥታት ሁሉ እግዚአብሔርን እጅግ ይፈሩ ነበር”
በአቅራቢያ ባሉ አገራት ውስጥ ያሉ መንግሥታት ”
ይህ መንግሥቱ ፀጥ ያለ ያህል ሰላም እንዳገኘ ይናገራል ፡፡ ኣት: - “የኢዮሣፍጥ መንግሥት ሰላም ነበር”
“35 ዓመት… 25 ዓመት” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
“አዙባ” የኢዮሣፍጥ እናት ስም ነበር። ሺልሒ የአዙባ አባት ስም ነበር። ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
ይህም ማለት አባቱ እንዳደረገው እግዚአብሔርን ደስ በሚያሰኘ መንገድ ኖሯል ማለት ነው ፡፡ እዚህ “መራመድ” ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን የአንድን ሰው አኗኗሩን እና ባህሪውን የሚወክል ነው ፡፡ ኣት : - “አባቱ አሳ እንዳደረገው እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው ፤ እነዚያንም ማድረጉን አላቋረጠም።” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን እና ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ያሉት ዓይኖች ማየትን ይወክላሉ ፣ እና ማየት ፍርድን ይወክላል ፡፡ እግዚአብሔር የኢዮሳፍጥ ተግባር ተመለከተ እና ፈቀደ ፡፡ በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 14 ቁጥር 2 ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጉሙ ተመልከት ፡፡ AT: - “ያህዌህ ትክክል ነው ያየውን አደረገ” ወይም “ያህዌህ ትክክል መስሎ የታየውን ያደርግ ነበር” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ከፍ ያሉትን የማምለኪያ ሥፍራዎችን አላስወገደም” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት ህዝቡ እግዚአብሔርን ለመታዘዝ አልፈለጉም እና ለእርሱ ያደሩ አይደሉም ፡፡ እዚህ ላይ የሰዎቹ “ልብ” ፈቃዳቸውንና እና ፍላጎታቸውን ይወክላል። አትቲ: - “አሁንም ሕዝቡ ለአምላካቸው ያደሩ አልነበሩም” ወይም “ሕዝቡ አሁንም እግዚአብሔርን ለመከተል አልተሰጡም” ( የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ተቃራኒዎች የተሰጡት ንጉሥ ኢዮሣፍጥ በነገሠበት ዘመን ስለነበረው ነገር ሁሉ ለማመልከት ነው ፡፡ ኣት : - “ከንግስናው መጀመሪያ እስከሞተበት ጊዜ ድረስ” ( ሜሪዝምን፡ይመልከቱ)
እዚህ “እነሆ” የሚለው ቃል ተከታዩ አስፈላጊ መረጃ ላይ አፅንዖት ለመስጠት ጥቅም ላይ ውሏል። ኣት: - “ማንም ሰው በእስራኤል ታሪክ ውስጥ ማየት ይችላል …. እና እዚያ እንደተጻፈ ማየት ይችላል”
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እነርሱ ያሉት… በውስጣቸው ነው” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
በ 2 ኛ ዜና መዋዕል 16፡ 7 ውስጥ እንደተሮግምከው የዚህን ሰው ስም ተርጉሙ ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
ይህ በኢዩ የተጻፈ ታሪካዊ መዝገብ ነው ፡፡
ይህ የማይገኝ መጽሐፍ ነው። በ 2 ኛ ዜና 16፡ 11 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡
እነዚህ በትላልቅ የውሃ አካላት ላይ የመጓዝ አቅም ያላቸው መርከቦች ናቸው ፡፡
ይህ የከተማ ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተጓጎም፡ይመልከቱ)
ኢዮሣፍጥ እና አካዝያስ መርከቦቹን አልሠሩም፣ ሠራተኞቻቸው ግን ሠርተዋቸዋል። አት: - “ሰራተኞቻቸው መርከቦቹን ሠሩ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
በ 2 ኛ ዜና 8 ፡17 እንዳተሮጎምከው የዚህን ቦታ ስም ተርጉሙ ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
በ 2 ኛ ዜና 11 ፡8 እንደተሮጎምከው የዚህን ሰው ስም ተርጉሙ ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “መርከቦቹ ተሰበሩ” ወይም “መርከቦቹ ስለተሰበሩ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“እነሱን ሊያንቀሳቅሳቸው ማንም አልቻለም”
ስለኢዮሣፍጥ መሞት ሲነገር እንዳንቀላፋ ተብሎ ተነግሯል ፡፡ ኣት: “ሞተ”( ዘወርዋራን ፡ይመልከቱ)
ይቺ የኢየሩሳሌም ከተማ ናት። ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ) አዛርያስ ፣ ይሒኤል ፣ ዘካርያስ ፣ ዔዛርያስ ፣ ሚካኤል እና ሰፋጥያስ እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
ደቡባዊው መንግሥት በቴክኒካዊ መንገድ “ይሁዳ” ተብሎ ተጠርቷል ፣ የዚህ መጽሐፍ ጸሐፊ ግን የደቡባዊው መንግሥት እግዚአብሔርን በመታዘዝ ላይ ያለ በመሆኑን እውነተኛው እስራኤል እምደሆነ ለመግለጽ የፈለገ ይመስላል ፡፡
“እጅግ ብዙ ስጦታዎች”
መንግሥቱ ኢዮሣፍጥ ልክ እንደ እንደ ቁስ ለኢዮራም እንደሰጠው ተደርጎ ተገጾአል ፡፡ ኣት: - “ኢዮራምን አነገሠው” (ጥራዝ 2ን :ተርጉም ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
የሆነ ነገር ላይ “መነሳት” ማለት በፈሊጣዊ አነጋገር ነገሩን መቆጣጠር ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “የአባቱን መንግሥት ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ኢዮራም ምናልባት በግሉ አላጠፋቸውም ፣ ግን ሌሎች ሰዎች ግድያውን እንዲፈጽሙለት አድርጓል ፡፡ ኣት: - “ታናናሽ ወንድሞቹን ሁሉ እንዲገደሉ አደረጋቸው” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ሲሆን የእነርሱን ምሳሌ ተከትሏል ማለት ነው፡፡ በ 2 ኛ ዜና 20 ፡32 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “ምሳሌውን ተከተሉ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰብ የሚገልጽ ምትክ ስም ነው ፡፡ በዚህ ሁኔታ ቤት የሚለው ቃል የአክአብን ዘሮች ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “የአክዓብ ዘሮች ያደርጉ እንደነበሩት” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“የአክዓብን ሴት ልጅ አገባ”
የእግዚአብሔር እይታ ፍርዱን ወይም ግምገማውን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “እንደ እግዚአብሔር ፍርድ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰብ የሚገልጽ ምትክ ስም ነው ፡፡ በዚህ ሁኔታ ቤት የሚለው የይሁዳን መንግሥት ያመለክታል ፡፡ በኤር 3 ፡18 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “የይሁዳ መንግሥት” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይሁዳን የሚገዙት ሁል ጊዜ የዳዊት ዘሮች እንደሚሆን ቃል ገብቷል ፡፡ ከዳዊት ዘር ጋር የገባው ቃል ኪዳን ይህ ነው ፡፡
“ሁልጊዜ እርሱና ዘሩ በሕይወት እንዲኖሩ ያደርጋል” ወይም “እሱንም ሆነ ዘሮቹን ፈጽሞ አታጠፏቸውም”
“ኢዮራም በነገሠበት ዘመን”
“በይሁዳን ቁጥጥር ላይ”
“መሾም” የሚለው ቃል መምረጥ የሚለውን የሚገልጽ ምትክ ስም ነው ፣ እና “በራሳቸው ላይ” የሚሉት ቃላት “እነሱን የሚገዛ” የሚለውን ቃል የሚገልጽ ምትክ ስያሜ ነው ፡፡ “ኣት” “በላያቸው ላይ እንዲገዛ ንጉሥ መረጡ” (የአፀፋ ተውላጠ ስምን ፡ይመልከቱ)
“ድንበሩን ወደ ኤዶም መሻገር” ወይም “ወደ ኤዶም ሄደ”
ይህን ዓረፍተ ነገር እንደገና ማረም እና በተዘዋዋሪ መንገድ የተሰጠን መረጃ ማከል ጠቃሚ ሊሆን ይችላል። ኣት: - “ኤዶማውያን እርሱንና የሠረገላዎቹን አዛዦች ከበቡ ፤ ነገር ግን ኢዮራምና ከእርሱም ጋር የነበሩት ጭፍሮች ተዋጉ በሌሊትም አመለጡ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ይህ የ 2 ዜና መዋዕል መጽሐፍ የተጻፈበትን ጊዜ ያመለክታል። ይህንን በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 5፡ 9 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡
ይህ በይሁዳ የሚገኝ ከተማ ነበር። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
በይሁዳ ተራሮች ሁሉ እነዚህን ከፍ ያሉ ስፍራዎች እንዲሠራ ኢዮራምን ሌሎች ሰዎች ረድተውት ነበር። ኣት: - “ኢዮራምና ሕዝቡም ከፍ ያሉ መስገጃዎችን ሠሩ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ኢዮራምም ሕዝቡ በእርሱ ፋንታ ጣዖታትን እንዲያመልክ አደረገ። ከእነርሱ ጥቅም ለማግኘት ሌሎች አማልክትን የሚያገለግሉ ሰዎች እንደ መንፈሳዊ ዝሙት አዳሪዎች ይታያሉ ፡፡ አት. “ልክ ዝሙት አዳሪዎች ባሎቻቸው ያልሆኑትን ሰዎች እንደሚያገለግሉ የኢየሩሳሌም ሕዝብ እግዚአብሔርን ትቶ ሌሎች አማልክትን እንዲያገለግሉ አደረገ፡፡
እግዚአብሔርን አለመከተል ትክክለኛውን መንገድ በለመከተል ተመስሏል ፡፡ ኣት: - “ይሁዳ እግዚአብሔን እንዳይከተል አድርጓል” (ዘይቤያውን ፡ይመልከቱ)
“ኢዮራምም ከነቢዩ ኤልያስ” ወይም “ነቢዩ ኤልያስ ለኢዮራም ደብዳቤ ልኮለታል”
ይህ አባባል የእነሱን አርአያነት እንደተከተለ የሚገልጽ ነው፡፡ በ 2 ኛ ዜና 20 ፡32 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “ምሳሌውን ተከተለ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ኢዮራምም ሕዝቡ በእግዚአብሔር ፋንታ ጣዖታትን እንዲያመልክ አደረገ። ከእነርሱ ጥቅም ለማግኘት ሌሎች አማልክትን የሚያገለግሉ ሰዎች እንደ መንፈሳዊ ዝሙት አዳሪዎች ተቆጥረዋል ፡፡ በ 2 ኛ ዜና 21 ፡11 ውስጥ ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት ፡፡ ኣት: - “ዝሙት አዳሪዎች ባሎቻቸው ያልሆኑትን ወንዶች እንደሚያገለግል እግዚአብሔርን ትተው ሌሎች አማልክትን አገልግሉ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን የሚገልጽ ምትክ ስም ነው ፡፡ በዚህ ሁኔታ እሱ የአክአብን ዘሮች ያመለክታል ፡፡ በ 2 ኛ ዜና 21፡ 6 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ አት: - “የአክዓብ ዘር” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ኢዮራም ቀጥሎ የሚነገረውን መልእክት በትኩረት እንዲከታተል ይነግረዋል ፡፡
“ታላቅ መቅሠፍት እንዲከሰትባቸው” አደረገ
“ራስህ” የሚለው ሪፍሌክሲቭ ፍርዱ በኢዮራም ላይ የሚደርስ ፍርድ መሆኑን ያጎላል ፡፡ ( የአፀፋ ተውላጠ ስምን፡ ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ቃል በቃል አንጀቱ ይወድቃል ወይም 2) ይህ ሞት የሚያስከትለውን የአንጀት ችግር የሚገልፅ ምሳሌያዊ አነጋገር ነው ፡፡ ኣት: - “ይህ በሽታ ሞትህን እስከሚያመጣ ድረስ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
መንፈስን ማነሳሳት ማለት አንድ ሰው እርምጃ ለመውሰድ እንዲፈልግ ማድረግን የሚገልጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው። እዚህ “መንፈስ” ነጠላ ሲሆን ፍልስጤማውያንን እንደ አንድ ቡድን እና ዓረባውያንን እንደ አንድ ቡድን ይመለከታል ፡፡ ኣት: “ፍልስጥኤማውያንና ዓረባውያን በኢዮራም ላይ ተቆጥተው ነበር” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ኢዮራም የሚያመለክተው ኢዮራምን እና ይገዛው የነበረውን የይሁዳን ህዝብ ነው ፡፡ አት: - “በኢዮራም እና በይሁዳ ሰዎች ላይ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ፍልስጥኤማውያንና አረቦች ሁለት የተለያዩ አገራት ነበሩ ፡፡ አረባውያን በይሁዳ ደቡብምስራቅ በኩል በኩሽ አቅራቢያ ይኖሩ ነበር ፣ ፍልስጤማውያንም ከይሁዳ በስተ ምዕራብ ይኖሩ ነበር ፡፡ እነዚህ አገራት በተናጥል ተነሳሱ ፡፡ ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል። ኣት: - “የፍልስጤማውያን መንፈስ እና በኩሾች አቅራቢያ የነበሩት የአረባውያን መንፈስ” (የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
“ታናሹን ልጅ ኢዮአስ በቀር ወንዶች ልጆቹን ሁሉ ወሰዱ” ወይም “ለእርሱ ያስቀሩለት ብቸኛው ወንድ ልጅ የሁሉም ታናሽ የነበረውን ኢዮአስ ነው”
ይህ ልጅ በ 2 ኛ ዜና 22፡ 26 ላይ “አካዝያስ” ተብሎ ተጠርቷል ፡፡
እዚህ “መታው” የሚለው አባባል እግዚአብሔር እንዲታመም ያደረገው ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔርም የአንጀት ውስጥ የማይድን በሽታ እንዲሠቃይ አደረገው” ( ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አንድን አስፈላጊ ሁኔታን ያሳያል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ፡፡
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ የተቀጠረን ወይም የተወሰነን ጊዜ የሚያመለክት። ኣት: - “በተገቢው ጊዜ” ወይም “በትክክለኛው ጊዜ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
በእስራኤል ልማድ የሞተውን ንጉሥ ለማክበር አጥንት ያነዱ ነበር ፡፡ ለእርሱ ያላቸውን ንቀት ለመግለጽ ለኢዮራም ይህን አላደረጉለትም ፡፡ ይህ በግልጽ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “በተለምዶ ነገሥታት ሲሞቱ እንደሚያከብሩ ሁሉ ሊያከብሩት ቃል አልገቡም” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
“በመሞቱ ማንም አላዘነም”
ይህ የ 2ኛ ዜና መዋዕል 21፡ 16-17 ለተከሰቱ ክስተቶች ዳራዊ መረጃ ነው ፡፡ ቀደም ባለው ዘገባ ላይ አካዝያስ “ኢዮአስ” ተብሎ ተጠርቷል። ንጉሥ ሲሆን ስሙን ቀይሮ ሊሆን ይችላል ፡፡ ( ዳራዊ መረጃን ፡ይመልከቱ)
“ሁሉም የኢዮራም ታላላቅ ልጆች”
“እድሜው 22 ዓመት ነበረ” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
የአካዝያስ እናት ስም ይህ ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እዚህ “በመንገዶቹ ሄድ” የሚለው አባባል የአክዓብን ምሳሌ ይከተላል ማለት ነው ፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና 20፡32 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ አት: - “እሱም ምሳሌውን ተከትሏል” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚገልጽ ተተኪ ስም ነው ፡፡ በዚህ ሁኔታ ቤት የሚለው የአክአብን ዘር ያመለክታል ፡፡ በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 21 6 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጊምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “የአክዓብ ዘር” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር እይታ ፍርዱን ወይም ግምገማውን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “እንደ እግዚአብሔር ፍርድ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚገልጽ ተኪ ስም ነው ፡፡ በዚህ ሁኔታ እሱ የአክአብን ዘሮች ያመለክታል ፡፡ በ 2 ኛ ዜና 21፡ 6 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “የአክዓብ ዘሮች እንዳደረጉ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“የአክዓብ ዘሮች ምክር ሰጡት”
“ይህም ጥፋት አመጣ”
“እርሱ ደግሞ የእነርሱን ምክር ተከትሎ ፣ ሄደ” ወይም “እርሱ ደግሞ የእነርሱን ምክር ተከተለ”
አዛሄል ብቻውን እንዳልተዋጋ ፣ ነገር ግን ሠራዊቱን ከእርሱ ጋር እንደወሰደ አንባቢው መገንዘብ አለበት ፡፡ ኣት: “የአራምን ንጉሥ አዛኤልን እና ሠራዊቱን ሊወጋ ሄደ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሰው ስም ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“በውጊያው ከደረሰበት ቁስል”
ኢይዝራኤል ከኢየሩሳሌም ይልቅ ዝቅ ያለ ነበር ፡፡
የ “ጥፋት” የሚለው ጽሑፍ ስም እንደ ድርጊት ሊገለጽ ይችላል። ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር አካዝያስን እንዲሞት አደረገው” ( የረቂቅ ስሞችን እና ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“ኢዮራም” እና “ኢዮራም” ለአንድ ሰው የተሰጡ ሁለት ስሞች ናቸው ፡፡
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አንድን አስፈላጊ ክስተት ለማመልከት እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ ፡፡
ይህ የአክአብን ዘሮች መግደል ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር እንዳዘዘው የአክአብን ዘሮች ሁሉ መግደል”
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን የሚገልጽ ተኪ ስም ነው ፡፡ በዚህ ሁኔታ ቤት የሚለው ቃል የአክአብን ዘሮች ያመለክታል ፡፡ በ 2 ኛ ዜና21፡ 6 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “የአክዓብ ዘሮች” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የአካዝያስ ወንድሞች ወይም 2) የአካዝያስ ዘመዶች ወንዶች ልጆች ፡፡
አካዝያስን ያዙት… አካዝያስን ገደሉትም ”
ጥሩ ንጉሥ የነበረው የኢዮሣፍጥ ዘር ስለሆነ አስክሬኑን በመቅበር ረገድ አክብረውታል ፡፡ ይህ የበለጠ ግልጽ ሊደረግ ይችላል ፡፡ ኣት: -እግዚአብሔርን ለማስደሰት ከፍተኛ ጥረት ያደረገው የኢዮሣፍጥ ዘር ስለሆነ ሊቀብር ይገባዋል ስላሉ አስክሬኑን ቀበሩት ፡፡(የሚጠበቅ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ ፡ይመልከቱ)
እዚህ “የአካዝያስ ቤት” የሚለው የአካዝያስን ዘሮች የሚወክል ስም ነው ፡፡ እዚህ ላይ “የመግዛት ኃይል” የሚለው ንጉሡን የሚወክል ነው ፡፡ የአካዝያስ ትልልቆች አዋቂዎች ሁሉ ስለሞቱ ይሁዳን የሚገዛ አንድም ሰው አልነበረም። (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ደራሲው ጎቶልያ ራሷ ልጆቹን እንደገደለች አስመስሎ ተናግሮአል ፣ ነገር ግን በአገልጋዮቿን እንዳስገደለቻቸው አንባቢው መገንዘብ ይኖርበታል ፡፡ ኣት: - “ንጉሣዊ ልጆችን ሁሉ እንዲገድሉ አገልጋዮቿን አዘዘች” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ወንዶቹን ብቻ ነው ፣ ምክንያቱም ንጉሥ ሊሆኑ ስለሚችሉ ነው ፡፡ ቁጥር 11 ወንዶቹ ልጆች እንደተገደሉ ያረጋግጣል ፡፡ (የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩት ቤተሰቦች የሚወክል ስም ነው ፡፡ በዚህ ረገድ እሱ የሚያመለክተው የይሁዳን መንግሥት ነው ፡፡ ኣት: - “ይሁዳ” ወይም “የይሁዳ መንግሥት” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ንጉሡ” ”የአካዝያስን አባት ኢዮራምን ያመለክታል ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ልጅን የሚንከባከበውን ግለሰብ እንጂ ሐኪምን አይደለም ፡፡
ቁጥር 12 ይህ መኝታ ቤት በቤተመቅደስ ውስጥ እንደነበረ ግልፅ ያደርግልናል ፡፡ ዮሴባ ካህን የሆነውን ዮዳሄን አግብታ ስለነበር ወደዚያ ክፍል መግባት ትችል ነበር።
ይህ የወንድ ስም ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“ዮአስ ከኢዮሳባ እና ዮዳሄም ጋር ነበረ”
በምዕራፍ 23 ውስጥ ሁሉ ፣ ኢዮአስ “ንጉስ” ተብሎ ተጠርቷል ፡፡ አልፎ አልፎ ማንነቱን ለአንባቢዎች በትክክል ለማሳየት “ንጉሥ ዮአስ” ወይም “ንጉሱ ኢዮአስ” ተብሎ ቢጻፍ ጥሩ ሊሆን ይችላል ፡፡ ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
በቤተ መቅደስ ውስጥ የሚያገለግልና ለእግዚአብሔር የታመነ ሊቀ ካህን ነው። የኢዮአስ አማካሪ ነበር። (የስሞች አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
የጎቶሊያን አገዛዝ ለመቃወም ጊዜው እንደሆነ ወስኖ ኢዮአስ በሕይወት መኖሩን እና ንጉሥ ለመሆን ዝግጁ መሆኑን ገለጸ ፡፡ አት: - “እርምጃ ለመውሰድ ወሰነ”
“የመቶዎች አዛዦች” የሚለው ሐረግ ምናልባት ወታደራዊ ማዕረግ ሊሆን ይችላል። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “መቶዎች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እነዚህ አለቆች የሚመሩትን ወታደሮች ትክክለኛ መጠን ነው። ኣት: - “የ 100 ወታደሮች አዛዦች” ወይም 2) “መቶዎች” ተብሎ የተተረጎመው ቃል ወታደራዊ ክፍልን እንጂ ትክክለኛውን ቁጥር አይወክልም ።ኣት: - “የወታደራዊ ክፍል አዛዦች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
“ስምምነት አደረገ”
እነዚህ ሰዎች በመቶዎች የሚቆጠሩ ወታደሮች አዛዦች ነበሩ። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ራሶች” በጣም አስፈላጊ የሆነ አካል ምሳሌ ነው ፡፡ “ቤቶች” ቤተሰቦችን ይወክላሉ ፡፡ ኣት: - “የእስራኤል መሥራች ቤተሰቦች መሪዎች” ( ዘይቤያዊን እና የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ንጉሥ” የሚለው የኢዮአስ አባትን ያመለክታል ፡፡ “የንጉሥ ልጅ ዮአስ”
“አንድ ሶስተኛ… ሌላ አንድ ሶስተኛ… ሌላኛው አንድ ሦስተኛው” ( ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
'በቤተ መቅደስ በሮች ላይ ጠባቂዎች ይሆናሉ'
ይህ በር “መካከለኛው በር” ወይም “ሱር በር” ተብሎም ተጠርቶ ሊሆን ይችላል ፡፡ እሱ በንጉሥ ቤተ መንግሥት አቅራቢያ የሚገኝ ውስጣዊ በር ነበር ፡፡
ይህ የተገኙትን ሁሉ የሚያመለክት አጠቃላይ መረጃ ነው ፡፡ አት: - “የተገኙት ሌሎች ሰዎች ሁሉ” ( ግነትን እና አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
“ማንም ወደ እግዚአብሔር ቤት እንዲገባ አትፍቀድ”
ያንን ትእዛዝ መግለፅ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል ፡፡ ኣት: “ሌሎቹ ሁሉ እግዚአብሄር ያዘዘውን በመታዘዝ በግቢው ውስጥ መቆየት አለባቸው” ( የሚጠበቁ እውቀቶችን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
“ሌዋውያኑ ንጉሡን ለመጠበቅ በእርሱ ዙሪያ በሁሉም አቅጣጫ መክበብ አለባቸው፡፡”
“ሁሉም ጎኖች ፣ እና እያንዳንዱ የቤተመቅደሱ ጠባቂ መሳሪያዎቹን መያዝ እና ለውጊያ መዘጋጀት አለበት ”
ይህ የቤተ መቅደሱን ጠባቂዎች እና ካህናትን አላካተተም ፡፡ ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል። አት: - “ከመቅደሱ ጠባቂዎች እና ወደ ቤተመቅደስ ከሚገቡት ካህናቱ በስተቀር ማንንም መግደል አለብህ” ( የሚጠበቁ እውቀቶችን እና ያልተገለጸ መረጃን እና ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “በማንኛውም ጊዜ” ወይም 2) “በሄደበት ሁሉ” ናቸው ፡፡ (ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
በዚያን ቀን በግቢው ውስጥ የነበሩትን የይሁዳን ሕዝብ በሙሉ የሚያመለክት ማጠቃለያ ነው ፡፡ (ግነትን እና አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
“ካህኑ ዮዳሄ ያዘዘውን ሁሉ አደረጉ” ወይም “ካህኑ ዮዳሄ ያዘዘውን ሁሉ ታዘዙ”
ካህናቱና ዘበኞቹ በየክፍላቸው ያገለግሉ ነበር ፤ እያንዳንዱ ቡድን ለሁለት ሳምንት ይሠራል። ይህ ሁለት ምድቦች የተገኙበትን ጊዜ የሚያመለክት ነው - አገልግሎታቸውን የሚጨርሱ እና አገልግሎታቸውን የሚጀመሩ። ስለዚህ እንደተለመደው ወንዶች ሁለት እጥፍ ነበሩ።
በዚያኑ የሰንበት ቀን ሥራቸውን እየጨረሱ ነበር ”
በምዕራፍ 23 ውስጥ ሁሉ ፣ ኢዮአስ “ንጉስ” ተብሎ ተጠርቷል ፡፡ አልፎ አልፎ ማንነቱን ለአንባቢዎችዎ በትክክል ለማሳየት “ንጉሥ ኢዮአስ” ወይም “ንጉሡ ኢዮአስ” ማለት ጠቃሚ ሊሆን ይችላል ፡፡ ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልጸገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት ለውጊያ ዝግጁ ነበሩ ማለት ነው። በ 2 ዜና 23 ፡7 ውስጥ ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
እዚህ “ንጉሥ” የሚለው ቃል የኢዮአስን አባት ያመለክታል ፡፡ “የንጉሥ ልጅ ኢዮአስ”
ይህ እርሱን ንጉሥ እያደረጉት እንዳለ የሚያመለክት ተግባር ነው ፡፡ ( ምሳሌያዊ ድርጊትን ፡ይመልከቱ)
ትእዛዞቹን የያዘ ጥቅልል መስጠቱ እነርሱን መታዘዝ እንዳለበት የሚያሳይ ምሳሌያዊ ተግባር ፡፡ እነዚህ ድንጋጌዎች የሙሴ ሕግ አንድ አካል ይሁኑ ወይም ነገሥታቶች ሊታዘዙባቸው የሚገቡ የተለዩ ሕጎች ይሁኑ ግልጽ አይደለም ፡፡ ኣት: “እንዲታዘዝ የቃል ኪዳኑን ድንጋጌዎች ሰጡት” ( ምሳሌያዊ ድርጊትን ፡ይመልከቱ)
ይህ ንጉሥ እንዲሆን በእግዚአብሔር እንደተመረጠ የሚያመለክት ምሳሌያዊ ድርጊት ነበር ፡፡ (ተመልከት/ች: ምሳሌያዊ ድርጊት)
“ንጉሥ ረጅም ዕድሜ ይኑር”
የሚከተለው መረጃ በጣም አስፈላጊ መሆኑን አንባቢውን ያነቃል ፡፡
በንጉሡ እና በቤተመቅደሱ መግቢያ በለው ልዩ ዓምድ መካከል ያለው ግንኙነት ግልፅ አይደለም ፡፡
ይህ በዝግጅቱ ውስጥ ብዙ ሰዎች እንደተሳተፉ ለማሳየት የቀረበ አጠቃላይ መረጃ ነው ፡፡ ኣት: - “እጅግ ብዙ የአገሩ ሕዝብ” ( ግነትን እና አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
ይህ ትልቅ ጭንቀትዋን የሚያመለክት ምሳሌያዊ ድርጊት ነበር ፡፡ ( ምሳሌያዊ ድርጊትን፡ይመልከቱ)
ክህደት ማለት መንግሥት ለመገልበጥ እርምጃ መውድ ነው ፡፡ ጎቶሊያ በ 2 ኛ ዜና 22 ፡10-11 ውስጥ የንጉሱን ህጋዊ ወራሾች ገድላ ራስዋን ገዢ አደረገች ፡፡ ዮአስ በእሷ ፋንታ ንጉሥ በመሆኗ ተናደደች ፡፡ ግነቱ የተደጋገመው ለማጉላት ነው ፡፡ አት: - “ክህደት እየፈጸመክ ነው!”
በ 2 ኛ ዜና 22 ፡11 እንዳለው የዚህን ሰው ስም ተርጉም ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
“የመቶዎች አዛዥ” የሚለው ሐረግ ምናልባት ወታደራዊ ማዕረግ ሊሆን ይችላል። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “መቶዎች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እነዚህ አዛዦች የሚመሩትን ወታደሮች ትክክለኛ ብዛት ነው። ኣት: - “የ 100 ወታደሮች አዛዦች ” ወይም 2) “መቶዎች” ተብሎ የተተረጎመው ቃል የሚያመለክተው ትክክለኛውን ቁጥር ሳይሆን ወታደራዊ ክፍልን ነው። በ 2 ኛ ዜና 23 ፡1 ውስጥ እንዴት እንደተረጉምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “የወታደር አዛዦች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
“በሠራዊቱ ውስጥ መሪ የነበሩት”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ከባችሁ ከቤተ መቅደሱ አደባባይ አውጧት” ወይም 2) “በቤተመቅደሱ ግቢ ውስጥ ካሉት ሰዎች መካከል አስወግዷት”
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ እርሷን የሚከተሉ ሰዎች ሊረዷት እየሞከሩ ነው ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “እርሷን ለመርዳት የሚመጣውን ማንኛውንም ሰው ለመግደል ሰይፍህን ተጠቀም” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን እና የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
“ካህኑ ዮዳሄ እንዲህ ብሏል”
አንዳንድ ትርጉሞች “ በነገሥታት ቤት መግቢያ አጠገብ ወዳለው የፈረስ በር ወሰዷት” የሚል አላቸው ፡፡
“ንጉሣዊው ቤተ መንግሥት”
በምዕራፍ 23 ውስጥ ሁሉ ፣ ኢዮአስ “ንጉስ” ተብሎ ተጠርቷል ፡፡ አልፎ አልፎ ማንነቱን በትክክል ለማሳየት “ንጉሥ ዮአስ” ወይም “ንጉሡ ዮአስ” የሚለውን ብትጨምር ለአንባቢዎችህ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል ፡፡ (የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ይህ አጠቃላይ ገለጻ ሲሆን ብዙ ሰዎች ይህንን አደረጉ ማለት ነው ፡፡ አት: - “እጅግ ብዙ ሰዎች ወደ በኣል ቤተ መቅደስ ሄዱ” ( ግነትን እና አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” መቆጣጠርን ይወክላል ፡፡ አት: - “በካህናቱ አመራር” (ተመልከት/ች: የባህሪ ስም)
ለእግዚአብሔር ዓላማ ተቀባይነት የሌለው ሰው በአካል ርኩስ ተደርጎ ይገለጻል ፡፡ አት: - “ስለሆነም በማንኛውም መልኩ በአምላክ ዘንድ ተቀባይነት ያሌለው ማንም እንዳይገባ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “ንፁህ ሰዎች ብቻ እንዲገቡ ማድረግ” ወይም “በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት ያላቸው ብቻ መግባታቸውን ማረጋገጥ” ( እጥፍ አሉታዊን ፡ይመልከቱ)
“የመቶዎች አዛዦች” የሚለው ሐረግ ምናልባት ለወታደራዊ ማዕረግ ሊሆን ይችላል። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “መቶዎች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እነዚህ አዛዦች የሚመሩትን ወታደሮች ትክክለኛ ቁጥር ነው። ኣት: - “የ 100 ወታደሮች አዛዦች” ወይም 2) “መቶዎች” ተብሎ የተተረጎመው ቃል ትክክለኛውን ቁጥር የሚወክል ሳይሆን ወታደራዊ ክፍልን የሚወክል ነው። AT: “የወታደራዊ ክፍል አዛዦች” በ 2 ኛ ዜና 23፡ 1 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ ጠቅለል ያለ ገለጻ ነው ማለትም እርሱ ብዙ ሰዎችን ከእርሱ ጋር ወስዶ ነበር ፡፡ ኣት: - “እጅግ ብዙ የእስራኤል ሕዝብ” ( ግነትን እና አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
ቤተ መቅደሱ የተገነባው በኢየሩሳሌም ከፍ ባለው ኮረብታ ላይ ነበር። አት. “ንጉ ሡን ከቤተ መቅደሱ ወደ ቤተ መንግሥቱ አወረደው”
“ንጉሣዊው ዙፋን”
ይህ ጠቅለል ያለ ገለጻ ነው፡፡ አብዛኛው ህዝብ ተደስቷል ለማለት ነው ፡፡ ( ግነት እና አጠቃላይን፡ይመልከቱ)
“ከተማይቱ” የከተማዋን ህዝብ ይወክላል ፣ “ዝምታ” ደግሞ ሰላምን ይወክላል። ኣት: - “ጎቶልያ ከሞተች በኋላ ኢዮአስን የሚቃወም ስላልነበረ የከተማይቱ ሕዝብ በሰላም ነበር” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“የይሁዳ ንጉሥ ሆነ”
“40 ዓመት” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
እዚህ “ዐይኖች” የሚለው ቃል ማየትን ይወክላል፣ ማየት ደግሞ ፍርድን ይወክላል ፡፡ እግዚአብሔር የኢዮአስን ተግባር አየ እና አጸናው። በ 2 ኛ ዜና 14 ፡1 ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ትክክል እንደ ሆነ የወሰነው” ወይም “እግዚአብሔር ትክክል አድርጎ የወሰደው” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ “ካህኑ ዮዳሄ በሕይወት እስካለ ድረስ” ማለት ነው። ( ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
“ዮዳሄ ለኢዮአስ ሁለት ሚስቶችን መረጠ”
ይህ ሐረግ የታሪኩን አዲስ ክፍል መጀመሪያ ለመጠቆም እዚህ ያሚያገለግል ነው ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ ፡፡
"ወድያው"
ሌዋውያኑ እንዳልታዘዙ ለማሳየት “ግን” የሚለውን ማከል ጠቃሚ ሊሆን ይችላል ፡፡ አት: - “ሌዋውያኑ ግን ወዲያውኑ አላደረጉቱም”
ንጉሥ ዮአስ ዮዳሄ ኃላፊነቱን አልተወጣም ብሎ ለመክሰስ ይህን አወያይ መጠይቅ ጠየቀ ፡፡ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “ግዴታህን ችላ ብለሃል። ሌዋውያንን የቃል ኪዳኑን ድንጋጌዎች እንድትጠይቅ ነግሬህ ነበር ... ፣ ግን አላፈፀምከውም ፡፡ ” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
ምንም እንኳን ሰሎሞን የገነባው መቅደስ ቢሆንም ፣ ይህ ግብር በሙሴ ጊዜ እና ‹የመገናኛ ድንኳን› ጊዜ ጀምሮ ሲሰበሰብ የነበረ መሆኑ የሚያሳስብ ነው ፡፡
ይህ በቤተመቅደሱ ውስጥ ለአምልኮ የሚውሉትን ዕቃዎች ያመለክታል ፡፡
“ሰዎች ለበኣሊም ጣዖታት አምልኮ እንዲገለገሉበት”
አንድ ትልቅ የእንጨት ሳጥን
“እነርሱ አወጁ” ወይም “እነርሱ አስታወቁ”
ይህ ጠቅለል ያለ ገለጻ ነው ፡፡ ምናልባት አንዳንድ ሰዎች በዚህ መንገድ ምላሽ አልሰጡ ይሆናል ፡፡ (ግነትን እና አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ አዲስ ፣ ተደጋጋሚ ድርጊትን ያስተዋውቃል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያመለክትበት መንገድ ካለው ፣ እዚህ ልትጠቀምበት ትችላለህ ፡፡
“ሳጥኑን ወስደህ ወደ ቦታው መልሰው”
“የድንጋይ ሠራተኞች እና የእንጨት ሠራተኞች”
“ከብረት እና ከናስ እቃዎችን የሚሠሩ ሰዎች”
እዚህ ላይ “ወደፊት” የሚለው ቃል መሻሻልን ይወክላል ፣ “እጆች” የሚለው ቃል የእነርሱን ቁጥጥር ይወክላል ፡፡ ኣት: - “በእነሱ ቁጥጥር ስር ተሻሻለ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ሳጥኑ ውስጥ የተሰበሰበ ገንዘብ ነው ግን ለጥገናው የማይፈለግ ነው።
ይህ ቀጥሎ ባሉት ቁጥሮች ውስጥ የተዘረዘሩትን “መገልገያዎች” እና “ማንኪያዎችን” ያመለክታል ፡፡
ይህ ፈሊጥ የዮዳሄን ዕድሜ ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “ዮዳሄ በሕይወት እስካለ ድረስ” ወይም “በዮዳሄ ዕድሜ ዘመን ሁሉ” (ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆን ለምን ያህል ጊዜ እንደኖረ አፅንዖት ይሰጣል ፡፡ ኣት: “በጣም አረጀ” ( ድግግሞሽን ፡ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ረጅም ዕድሜ እንደኖረ ያሚያመለክት ነው ፡፡ ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
“ዕድሜው አንድ መቶ ሠላሳ ዓመት” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
“በነገሥታቱ መቃብር” ወይም “በነገሥታቱ መቃብር መካከል”
“ጥሩ” የሚለው ስያሜያዊ መግለጫ እንደ ቅፅል ሊተረጎም ይችላል። ኣት: - “ለእግዚአብሔር እና ለእግዚአብሔር ቤተ-መቅደስ በይሁዳ መልካም ነገሮችን ስላደረገ” ( ስማዊ ቅጽልን ፡ይመልከቱ)
“ለንጉሥ ኢዮአስ አከበሩ” ወይም “ንጉሡን አከበሩ”
የሚቀጥለው ጥቅስ ንጉሡ ከእግዚአብሔር ይልቅ ጣዖታትን እንዲያገለግል እንደሚፈልጉ ያሳያል ፣ እርሱም ተስማማ ፡፡ አት: - “ንጉሡም የፈለጉትን እንዲያደርግ አግባቡት” (የሚጠበቅ እውትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ቁጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ እንደሸፈነ ነገር ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ እዚህ ላይ “ይሁዳ” እና “ኢየሩሳሌም” የሚሉት ቃላት በዚያ ለሚኖሩት ሰዎች ተኪ መግለጫዎች ናቸው ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር በይሁዳና በኢየሩሳሌም ሰዎች ላይ እጅግ ተቆጥቶ ነበር” ( ዘይቤያዊን እና የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“ኃጢአታቸው”
እዚህ ላይ “አሁንም” የሚለው ቃል በእግዚአብሔር ቁጣ እና ንስሐ እንዲገቡ እድል ለመስጠት እና ፍርድን ለማስቀረት ነቢያትን መላኩ መካከል ያለውን ልዩነት ያሳያል።
የአፀፋው ተውላጠ ስም መመለስ ያለባቸው ወደ እግዚአብሔር እንደሆነ አጽንዖት ይሰጣል ፡፡ ( የአፀፋ ተውላጠ ስም ፡ይመልከቱ)
“ሕዝቡ ለመታዘዝ እምቢተኛ ሆኑ”
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን የእግዚአብሔር መንፈስ በዘካርያስ ውስጥ ተገልጦ ትንቢት እንዲናገር አስችሎታል ማለት ነው ፡፡ በ 2 ኛ ዜና 15 ፡1 ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት ፡፡ ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ የዘካርያስን መጽሐፍ የጻፈው የበራክዩ ልጅ ዘካርያስ አይደለም ፡፡
ዘካርያስ ይህንን አወያይ መጠይቅ ህዝቡን ለመገሠጽ ጠይቋል ፡፡ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “ልትበለጽጉ ያልቻላችሁት የእግዚአብሔርን ትእዛዝ እየተላለፋች ፣ ስለሆነ ነው።” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
የዘካርያስ አባት ዮዳሄ ለኢዮአስ ያደረገውን ቸርነት አላስተዋለም።
ለሠራኸው ጥፋት ይቀጣሃል ”
ይህ ሐረግ የታሪኩን አዲስ ክፍል መጀመሪያ ለመጠቆም እዚህ ያገለግላል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ይችላሉ ፡፡
“ምርኮውን ሁሉ ከይሁዳና ከኢየሩሳሌም ላከ”
'እጅግ ብዙ በሆነው በይሁዳ ሠራዊት ላይ ድል ተቀዳጅቷል'
ይህ የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ፍርድ ነው ፡፡ ይህ እንደ ድርጊት ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት. “በዚህ መንገድ እግዚአብሔር በኢዮአስ ላይ ለመፍረድ ሶሪያዊያንን ተጠቀመባቸው” (የረቂቅ ስሞችን እና የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ኢዮአስን እጅግ አቁስለውት ነበር” ( ገቢራዊን እና ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“የዮዳሄን ልጆች ስለ ገደለ”
“አገልጋዮቹ ኢዮአስ በአልጋው ላይ ገደሉት”
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ )
“ሳሚት ፣ ከአሞን አገር… ሺምሪ ፣ ከሞዐብ ምድር።” የሁለት ሴቶች ስሞች ነቸው። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“ወንዶች ልጆቹ ስላደረጉት ነገር ተጽፎአል”
“ነቢያት ስለ እርሱ የተናገሩት አስፈላጊ ነገር”
እዚህ “እነሆ” ቀጥሎ ላለው መረጃ ልዩ ትኩረት እንዲሰጥ አንባቢውን ያነቃል ፡፡
ይህ የማይገኝ መጽሐፍ ነው ፡፡
“25 ዓመት… 29 ዓመታት” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
እዚህ “ዐይን” የሚለው ቃል ዕይታን ይወክላል ፣ እና ዕይታ ደግሞ የእግዚአብሔርን ፍርድ ወይም ግምገማ ያመለክታል ፡፡ በ 2ኛ ዜና መዋዕል 14:2 ውስጥ ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ትክክል እንዲሆን የወሰነው” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በሙሉ ልብ” የሚለው ሐረግ “ሙሉ በሙሉ” የሚል ትርጉም አለው ፡፡ ኣት: “ነገር ግን ሙሉ በሙሉ አይደለም” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ የታሪኩ አዲስ ክፍል እንደሚጀምር ለመጠቆም ያገለግላል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ ፡፡
ይህ የዘፍጥረትን ፣ የዘጸአትን ፣ የዘሌዋውያን ፣ የዘኁልቁን፣ እና የዘዳግምን መጻሕፍት የሚያመለክት ነው ፡፡
እዚህ ላይ “ይሁዳ” የሚያመለክተው በይሁዳ የኖሩ ሰዎችን ነው ፡፡ አት: - “የይሁዳን ሕዝብ አንድ ላይ ሰበሰበ” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
አንድ ሰው ስማቸውን በመዝገብ ላይ እንዲጽፍ አደረገ ፡፡
እዚህ “ቤቶች” የሚለው ቃል በውስጣቸው የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚገልጽ ተኪ ስም ነው ፡፡ ኣት: - “በአባቶቻቸው ቤተሰቦች” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እነዚህ ቁጥሮች አለቆቹ የሚመሩትን ወታደሮች ብዛት ያመለክታሉ ፡፡ አት: - “የ 1000 ወታደሮች አዛዦች እና የ100 ወታደሮች አዛዦች” ወይም 2) “ሺህ” እና “መቶ” ተብለው የተተረጎሙት ቃላት ትክክለኛ ቁጥሮችን አይወክሉም ፣ ግን ትላልቅና ትናንሽ ወታደራዊ ምድቦች ስሞች ናቸው። አት: - “የትላልቅ የጦር ምድቦች አዛዦች እና የትናንሽ የጦር ምድቦች አዛዦች ፡፡በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 1፡ 2 የሚገኘውን ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ይሁዳ” እና “ቢንያም” በሰፊው በይሁዳ መንግሥት ውስጥ የኖሩትን ሰዎች ያመለክታሉ ፡፡ ኣት: - “የይሁዳና የብንያም ሕዝብ ሁሉ” ( የባህሪ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ከሃያዎቹ የሚበልጡ ቁጥሮች ከፍ ያሉ እንደሆኑ ይናገራል። ኣት: “ዕድሜው 20 ዓመትና ከዚያ በላይ” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“መኖራቸውን አወቀ”
“ሦስት መቶ ሺህ… አንድ መቶ ሺህ” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
“ብቃት ያላቸው ወታደሮች” ወይም “ችሎታ ያላቸው ጦረኞች”
“100 መክሊት ብር።” ይህንን ወደ ዘመናዊ ልኬት መቀየር ትችላለህ፡፡ ኣት: - “ወደ ሦስት ሺ ሦስት መቶ ኪሎ ግራም ብር” ወይም “3,300 ኪሎ ግራም ብር” ( ቁጥሮችን የመጽሐፍ ቅዱስ ክብደቶችን ፡ይመልከቱ)
“የእግዚአብሔር ነቢይ”
እነዚህ ለተመሳሳይ ቡድን የተሰጡ ሁለት ስሞች ናቸው ፡፡
እዚህ ስለወታደራዊ ሽንፈት ሲናገር ንጉሡ መሬት ላይ እንደሚወረውር አድርጎ ይናገራል ፡፡ አት: - “ጠላትህ እንዲያሸንፍህ ያስችለዋል… ሽንፈት” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“100 መክሊት ብር።” ይህንን ወደ ዘመናዊ ልኬት መቀየር ትችላለህ፡፡ ኣት: - “ወደ ሦስት ሺ ሦስት መቶ ኪሎ ግራም ብር” ወይም “3,300 ኪሎ ግራም ብር” ( መጽኀፍ ቅዱሳዊ ክብደትን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ አንዱን ሠራዊት የሚገልጹ ሁለት መንገዶች ናቸው ፡፡
እዚህ የቁጣቸው መጨመር በእነርሱ ውስጥ እንደሚነድ እሳት እንደሆነ ተገልጾአል። ኣት: - “ስለዚህ ቁጣቸው በውስጣቸው እንደ እሳት ነደደ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“በጣም ተቆጡ”
“ደፋር ሆነ”
ይህ በሙት ባሕር አቅራቢያ የሚገኝ ቦታ ነው ፡፡
“10,000 ወንዶች… ሌላ 10,000 ወታደሮች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ ግነት ሲሆን የግድያውን ትክክለኛነት አፅንዖት የሚሰጥ ነው ፡፡ ኣት: - “ሁሉም እንዲጠፉ” ( ግነትን ወይም አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
አሜስያስ ወደ እስራኤል የላከው የእስራኤል ሰራዊት ሰዎች ”
ይህ በኢየሩሳሌም አቅራቢያ በኤፍሬም የሚገኝ መንደር ነበር። ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
እዚህ “መታቸው” ማለት እነርሱን መግደል ነው ፡፡ ኣት: “ተገደለ”( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
“3,000 ሰዎች”
“እጅግ ብዙ ዋጋ ያላቸውን ነገሮች ወሰደ”
ይህ ሐረግ የታሪኩን አዲስ ክፍል ጅምር ለመጠቆም እዚህ ያገለገለ ነው ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ ፡፡
“ኤዶማውያንን መግደል” ወይም “ኤዶማውያንን ማሸነፍ”
“የሴይር ሰዎች ያሚያመልኳቸው አማልክት”
እነዚህ አምልኮን የሚያመለክቱ ተግባራት ናቸው ፡፡ ( ምሳሌያዊ ድርጊትን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የእግዚአብሔር ቁጣ በሚነድ እሳት ተመስሎ ተገልጾኣል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ቁጣ በአሜስያስ ላይ እንደ ሚነድድ እሳት ሆነ” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ነቢዩ አሜስያስን ድል ያደረጋቸውን ሕዝብ አቅም አልባ አማልክት ማምለኩን ለመገሠጽ ይህን አወያይ መጠይቅ ይጠቀማል ፡፡ እዚህ ላይ “እጅ” የሚለው ቃል ኃይል የሚለውን ተክቶ የገባ ቃል ነው ፡፡ ጥያቄው እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ አትቲ: - “የራሳቸውን ሕዝብ እንኳ ካንተ ኃይል የማያድኑትን ሕዝብ አማልክትን አመለካቸው።” (አወያይ መጠይቅን እና የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ጦርነቶችን የሚያሸንፈውን አማልክት እንደሚወስኑ ማሰብ በዘመኑ የተለመደ አስተሳሰብ እንደነበረ ያሳያል ፡፡
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ ቀጣዩን አስፈላጊ ክስተት ለማመልከት ይጠቅማል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ ፡፡
ንጉሡ እርሱን ተቃውሞ ስለተናገረ ነቢዩን ለመገሰጽ እነዚህን አወያይ መጠይቆችን ተጠቅሟል ፡፡ ጥያቄዎቹ እንደ መግለጫዎች ሊተረጎሙ ይችላሉ ፡፡ ኣት: - “ከአማካሪዎቼ መካከል አንድትሆን አልሾምኩህም። ስለዚህ ማውራት አቁም! ከእንግዲህ አንድ ነገር ብትናገር ወታደሮቼ እንዲገድሉህ እነግራቸዋለሁ! ” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
ይህ በ 2 ኛ ዜና 25 ፡14 ውስጥ የኤዶማውያንን አማልክት ያመለኩትን አሜስያስን ይመለከታል ፡፡
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን በመልክተኛ ወይም በሌሎች ሰዎች አማካኝነት ከመግባባት ይልቅ ሁለቱም በአካል በዚያ ተገኝተዋል ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “በአካል ተነጋገሩ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ መልእክት ምሳሌያዊ መልክ ያለው ነው ፡፡ ከንቱ ኩርንችት አሜስያንን ይወክላል ፣ የሊባኖስ ዝግባው ደግሞ ኢዮስያስን ይወክላል።ኩርንችቱ በአውሬው መረገጡ መጥፎ ነገር እንደሚከሰትበት እና ይህን ለማስቆም ኃይል የሌለው መሆኑን ይገልጻል ፡፡ የምሳሌው ነጥብ አሜስያስ ኢዮአስን መገዳደር ሞኝነት መሆኑ ነው ፡፡ (ምሳሌን ፡ይመልከቱ)
ይህ ትንሽ ፣ ሹል እሾህ ያለው ተራ ተክል ነው።
በጣም ትልቅ የዛፍ ዓይነት
ይህ ማለት ኩራተኛ ነው ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “ኩራተኛ ሆነሃል” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ኢዮስያስ አሜስያስን ከእርሱ ጋር እንዳይዋጋ ለማስጠንቀቅ ይህን አወያይ መጠይቅ ተጠቅሟል ፡፡ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “አንተ ከይሁዳ ጋር ሁላችሁንም ችግር ላይ መጣል የለብህም።” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “መውደቅ” “መሞት” ማለት ነው ፡፡
እዚህ ላይ “ይሁዳ” በይሁዳ የሚኖሩትን ህዝብ የተካ ስም ነው ፡፡ አት: - “የይሁዳ ሰዎች” ( ዘወርዋራን፡ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ይህ ነገር እንዲከሰት ፈቅዷል”
እዚህ “እጅ” የማሸነፍ ኃይልን ያመለክታል ፡፡ አት: - “በጠላቶቻቸው እጅ” ወይም “ጠላቶቻቸው ሊያሸንፏቸው ይችላሉ” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ሲሆን ሌሎች ሰዎችን ብቻ ወደ ውጊያው ከመላክ ይልቅ ሁለቱም ግለሰቦች ውጊያው ላይ ተገኝተው ነበር ማለት ነው ፡፡ በ 2 ኛ ዜና 25 ፡17 ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት ፡፡ ኣት: - “በአካል ተገናኙ።” (ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
የቤትሳሚስ ከተማ በይሁዳ ይገኛል።
እዚህ “ይሁዳ” እና “እስራኤል” የይሁዳ እና የእስራኤልን ወታደሮች ለማለት ነው ፣ “ተመቱ” የሚለው ፈሊጥ ሲሆን “ተሸነፉ” ማለት ነው ፡፡ ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “የእስራኤል ወታደሮች የይሁዳን ወታደሮች አሸነፉ” ( የባህሪ ስምን እና ፈሊጥን እና ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
ይህ ከጦርነቱ የተረፉ የይሁዳን ወታደሮች በተመለከተ ጠቅለል ያለ መረጃ ነው ፡፡ ኣት: - “የተረፉት የይሁዳ ወታደሮች” ( ግነትን እና አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
አንድ ክንድ 46 ሴንቲሜትር ነው ፡፡ ኣት: - “ርቀቱ 400 ክንድ” ወይም “ርዝመቱ 180 ክ.ሜ የሆነ ” ( ቁጥሮችን እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ርቀትን ፡ይመልከቱ )
እዚህ “ዖቤድኤዶም” የሚለው የዚህን ሰው ዝርያ ያመለክታል ፡፡ አት: - “በዖቤድኤዶም ዘሮች ጥበቃ” ( የባህሪ ስምን እና የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“ንጉሣዊው ቤተ መንግሥት”
ይህንን አወያይ መጠይቅ በአሜስያስ ላይ የደረሰው ነገር በደንብ የታወቀ መሆኑን ለአንባቢው ለማስገንዘብ ይጠቅማል ፡፡ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “አሜስያስን የሚመለከቱ ጉዳዮች ሁሉ እነሆ ፣ በይሁዳና በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፈዋል።” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “የፊተኛውና እና የኋለኛው” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው እነዚያን ጽንፎች እና በመካከላቸው ያሉትን ነገሮች ሁሉ ነው ፡፡ ኣት: - “አሜስያስን የሚመለከቱ ጉዳዮች ሁሉ” ( ሜሪዝምን ፡ይመልከቱ)
ይህ አንባቢው ቀጥሎ ለሚነገረው እውነት ልዩ ትኩረት እንዲሰጥ ያነቃል።
ይህ የማይገኝ መጽሐፍ ነው።
እዚህ “ዞር አለ ” ማለት እግዚአብሔርን አልታዘዝም አለ ማለት ነው ፡፡ አት: - “እግዚአብሔርን መታዘዝ አቆመ” ወይም “እግዚአብሔርን መታዘዝ ጀመረ” ( ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
ጽሑፉ “ማንን” እንደሚያመለክቱ አይገልጽም። ከተቻለ በትርጉምዎ ላይ “እነርሱ” የተባሉትን አነጋገሮች አስታውሱ።
የቃላት ስሙ “ሴራ” እንደ ድርጊት ሊገለጽ ይችላል ፡፡ ኣት: - “በእሱ ላይ አሴሩ” ወይም “በእሱ ላይ አሴሩ” ( የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
በይሁዳ ያለች ከተማ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
“አስከሬኑን አመጡ”
ይህ የኢየሩሳሌም ሌላ ስም ነበር ፣ የዳዊት ከተማም ተብላ ትጠራ ነበር ፡፡
“ሁሉም” የሚለው ቃል ጠቅለል ያለ አገላለጽ ነው ፡፡ አንዳንድ ሰዎች እርሱ ንጉሥ እንዲሆን አይፈልጉ ይሆናል ፡፡ ኣት: “የይሁዳ ሕዝብ የ 16 ዓመቱን ዖዝያንን ወስዶ በአባቱ በአሜስያስ ፋንታ አነገሡት” ( ግነትን እና አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
“16… 52” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ዖዝያን ብቻውን አሠራውም። ኣት: - “ኤላት እንደገና እንድትሠራ ያዘዘው እርሱ ነበር” ወይም “ኤላት እንደገና የተሠራው በእርሱ ቁጥጥር ነበር” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
በይሁዳ ያለች ከተማ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ወደ ይሁዳ መለሰው። ”ይህ ማለት የእርሱ ሠራዊት ከተማዋን ስለተቆጣጠረ እንደገና የይሁዳ ሆነች ፡፡
ይህ መሞቱ የሚነገርበት መንገድ ነው ፡፡ ( ዘወርዋራ አነጋገርን ፡ይመልከቱ)
ዐይን ማየትን ይወክላል ፣ ማየት ደግሞ አመለካከትን ወይም ፍርድን ይወክላል። በ 2 ኛ ዜና 14፡ 2 ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ትክክል ነው ብሎ የሚወስነው” ወይም “እግዚአብሔር ትክክል ነው የሚለው” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው አባቱ በእግዚአብሔር ፊት ትክክል የሆነውን ነገር እንዳደረገ ነው ፡፡ ኣት: “አባቱ አሜስያስ እንዳደረገው” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ይህ ግርድፍ ነው ፡፡ ኣት: - “በተመሳሳይ መንገድ” ( ግነትን እና አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
እዚህ“ራሱን አዘጋጅ” አንድ ነገር ለማድረግ ቁርጥ ውሳኔ መወሰንን የሚያመለክት ነው ፡፡ እግዚአብሔርን መፈለግ እርሱን ለማወቅ ፣ ለማምለክ እና ለመታዘዝን መምረጥን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔርን ለመታዘዝ ቆርጦ ነበር” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የዘካርያስ ቀናት” ዘካርያስ ካህን የነበረበትን ዘመን የሚያመለክት አገላለጽ ነው ፡፡ አት: - “ዘካርያስ ካህን በነበረ ጊዜ” ( ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
“አግዚአብሔርን በፈለገበት ጊዜ ሁሉ”
አግዚአብሔርን መፈለግ እርሱን ለማወቅ ፣ ለማምለክ እና ለመታዘዝ መምረጥን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “አግዚአብሔርን መታዘዝ መረጠ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ዖዝያን” እራሱን እና የመረጠውን ሠራዊት ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ዖዝያን ሠራዊቱን እየመራ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ሊዋጋ ወጣ” ወይም “ዖዝያንና ሠራዊቱ ወጥተው ከፍልስጥኤማውያን ጋር ተዋጉ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከል ፡ይመልከቱ)
እዚህ “እርሱ” እና “እርሱን” የሚሉት ተውላጠ ስሞች ዖዝያንንና ሠራዊቱን ይወክላሉ። ኣት: “ዖዝያንና ሠራዊቱ አፈረሱ… ከተሞችን ገነቡ… እግዚአብሔርም ረዳቸው” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ይህ በሰሜናዊቷ ይሁዳ የነበረ ከተማ ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“በአሽዶድ ዙሪያ ያለች አገር” ወይም “በአሽዶድ አቅራቢያ”
ይህ በአረባዊያን ምድር የሚገኝ ከተማ ነበር ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ በሴይር አቅራቢያ ካለው ከማኦን መንግሥት ወደዚያ አካባቢ የተጓዙት ሰዎች ሳይሆኑ አይቀሩም ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
የእርሱ ዝና መስፋፋት በተለያዩ ቦታዎች ስለ እርሱ ማወቃቸውን የሚያመለክት ነው ፡፡ ኣት: ““ እስከ ግብፅ ዳርቻ ድረስ ይኖሩ የነበሩ ሰዎች እሱ ስለሚያደርገው ነገር አወቁ ”
እዚህ “ዖዝያን” ማማዎቹን እንዲሠሩ ያዘዛቸውን ሠራተኞች ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ዖዝያን ሠራተኞቹ ማማዎቹን እንዲሠሩ አደረገ” ወይም “የዖዝያን ሠራተኞች ማማዎቹን ሠሩ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ዖዝያን ሠራተኞቹን አዞ ፤ እነርሱም እንዲህ አደረጉ። ኣት: - “ሠራተኞቹ ማማዎቹን እንዲገነቡ አደረገ… ብዙ ጉድጓዶችን እንዲቆፍሩ” ወይም “መጠበቂያ ማማዎችን ሠሩ… ብዙ ጉድጓዶችንም ቆፈሩ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“እርሱ” የሚለው ቃል ዖዝያንን ያመለክታል ፡፡
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“ኃያላኑን የመሩት የቤተሰብ መሪዎች”
“ሁለት ሺህ ስድስት መቶ… ሦስት መቶ ሰባት ሺህ አምስት መቶ” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “እጃቸው” ሥልጣናቸውን ይወክላል። ኣት: - “በእነርሱ ሥር ሠራዊት ነበር” ወይም “ሠራዊትን ያዙ ነበር” (የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
'ዖዝያን ምግብ ሰጣቸው'
የራስ ቁር የራስ መከላከያ ሽፋን ነው ፡፡
ይህ ከብረት ሰንሰለቶች የተሠራ የአካል መሸፈኛ ነው ፡፡
እዚህ “ማሽኖችን ሠራ” የሚለው ዖዝያን ሠራተኞቹ እንዲገነቡ ያዘዘውን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ሠራተኞቹ በሰለጠኑ ሰዎች የተነደፉ ማሽኖችን ሠሩ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
የከተማው ግድግዳዎች ማዕዘናት ሲሆኑ ወታደሮቹ ለውጊያ የሚመሽጉባቸው ቦታዎች ናቸው።
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር እጅግ ረድቶታል” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ልብ ከፍ ከፍ ማለት ኩራትን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “ኩራተኛ ሆነ”( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ከቀዳሚው ሐረግ "ገቡ" የሚለው ግስ ተወስዷል ፡፡ ኣት: “ከእርሱ ጋር ጽኑዓን የሆኑ ሰማንያ የእግዚአብሔር ካህናት” ወይም “ደፋር ሰዎች የነበሩት ስምንት የእግዚአብሔር ካህናት ከእርሱ ጋር አብረው ሄዱ” ( የቃላት ግድፈትን ፡ይመልከቱ)
“ዖዝያን ሆይ ዕጣን ማጬስ ለአንተ አይደለም” ወይም “ዖዝያን ሆይ ፣ ለእግዚአብሔር ዕጣን የማጠን መብት የለህም”
እዚህ “ወንዶች ልጆች” ዘሮችን ይወክላሉ ፡፡ ኣት: - “የአሮን ዘሮች” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ዕጣን ያጬስ ዘንድ የቀደሰው” ወይም “እግዚአብሔር ዕጣን ያጥን ዘንድ የመረጠው”
ይህ ዕጣን ለማቃጠል የሚያገለግል ልዩ ድስት ወይም ጎድጓዳ ሳህን ነው።
እዚህ “እነሆ” የሚለው ቃል ካህናቱ ባዩት ነገር ተደንቀው እንደነበር ያሳያል ፡፡
“በፍጥነት ከዚያ እንዲወጠ አስገደዱት” ወይም “በፍጥነት አባረሩት”
ይህ እግዚአብሔር በሽተኛ እንዳደረገው ሲናገር ልክ እግዚአብሔር እንደመታው በማስመሰል ተናግሯል ፡፡ ኣት: “እግዚአብሔር በሽተኛ አደረገው” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“እስከሞተበት ጊዜ ድረስ” ወይም “በቀሪው የሕይወት ዘመኑ ሁሉ”
ይህ የሚያመለክተው ከሌሎች ቤቶችና ከሌሎች ሰዎች ርቆ መኖሩን ነው ፡፡
እዚህ ከእግዚአብሔር ቤት “ተቆርጠ” ከቤተመቅደስ መነጠልን ይወክላል። ኣት: - “ከእግዚአብሔር ቤት ተገለለ” ወይም “ወደ ቤተመቅደስ እንዲሄድ አልተፈቀደለትም” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ከአንድ ነገር በላይ መሆን ለእሱ ኃላፊነት ወይም ስልጣን እንዳለው ያሳያል። ኣት: - “ልጁ ኢዮአታም ለንጉ king ቤት ሀላፊ ነበር” ወይም “ልጁ ኢዮአታም በቤተ መንግሥቱ ውስጥ ሹም ነበር” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ የንጉሡ ቤተ መንግስት የነበረውን ያመለክታል ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “የዖዝያንን ሌሎች ጉዳዮች ከቀድሞው እስከ መጨረሻው ድረስ ፣ የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ መዝግቧቸዋል” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
( ሜሪዝምን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
ይህ መሞቱ የተነገረበት ጨዋነት ያለው መንገድ ነው ፡፡ ኣት-“እንዲሁ ዖዝያን ሞተ” ( ዘወርዋራን ፡ይመልከቱ)
“ሰዎቹ በአባቶቹ አቅራቢያ ቀበሩት” ወይም “አባቶቹ በተቀበሩበት ቀበሩት ፡፡”
“ልጁ ኢዮአታም ከዖዝያን በኋላ ነገሠ”
“ዕድሜው 25 ዓመት … የ 16 ዓመት” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እዚህ ያሉት ዓይኖች ማየትን ይወክላሉ ፣ ማየት ደግሞ ፍርድን ይወክላል ፡፡ እግዚአብሔር የኢዮአታም ድርጊቶችን አይቶ አጸደቀ። ይህንን በ 2ኛ ዜና 14 ፡2 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ትክክል ነው ያለውን ነገር አደረገ” ወይም “እግዚአብሔር ትክክል እንደሆነ የቆጠረውን ያደርግ ነበር” ( ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
“እርሱ በሠራው ሁሉ”
ኢዮአታም በነገሠ ጊዜ ሠራተኞቹ እነዚህን ነገሮች እንዲሠሩ አድርጎ ይሆናል። ኣት: “ሠራተኞቹ የላይኛውን በር እንዲሠሩ… ሠራተኞቹ ብዙ ነገሮችን እንዲሠሩ ፣ ሰራተኞቹ ከተማዎችን እንዲገነቡ ፣ ሰራተኞቻቸው ግንቦችንና ማማዎችን እንዲገነቡ አድርጓቸዋል” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ በኢየሩሳሌም የሚገኝ ኮረብታ ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
ኢዮአታም ሠራዊቱን ወደ ውጊያ እንደመራ አንባቢው እንዲረዳው አድርጎ መተርጎም ሊኖርብህ ይችላል ፡፡ ኣት: “እርሱ ሠራዊቱን ከአሞን ሕዝብ ንጉሥ ጋር እንዲዎጋ መራ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
የአሞን ንጉሥ ሰራዊቱን ወደ ጌት እንደመራ አንባቢው እንዲረዳው መተርጎም የኖርብህ ይሆናል። ኣት: - “ከአሞን ንጉሥና ከሠራዊቱ ጋር” ( ሁሉን በአንሱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ይህንን ወደ ዘመናዊ ልኬት መለወጥ ትችላለህ። “መክሊት” ከ 33 ኪሎግራም ጋር እኩል ነው ፡፡ ኣት: - “100 መክሊት ብር” ወይም “3,300 ኪሎ ግራም ብር” ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ ክብደትን እና ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህንን ወደ ዘመናዊ ልኬት መለወጥ ትችላለህ። እዚህ “መስፈሪያ” ተብሎ የተተረጎመው ቃል “ኮር” ሲሆን እና ከ 220 ሊትር ጋር እኩል ነው ፡፡ ኣት: - “10,000 መስፈሪያ ስንዴ ” ወይም “2,200 ኪሎ ግራም ስንዴ” ( የመጽሐፍ ቅዱስ ይዘትን እና ቁጥሮችን፡ይመልከቱ)
ይህንን ወደ ዘመናዊ ልኬት መለወጥ ትችላለህ ። እዚህ “መስፈሪያ” ተብሎ የተተረጎመው ቃል “ኮር” ሲሆን ከ 220 ሊትር ጋር እኩል ነው ፡፡ አት: - “10,000 መስፈሪያ ገብስ” ወይም “2,200 ኪሎ ሊትር ገብስ” ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ ይዘትን እና ቁጥሮችን፡ይመልከቱ)
“እነርሱን ባሸነፈ በሁለተኛውና በሦስተኛው ዓመት”
“ዕድሜው 25 ዓመት… የ 16 ዓመት” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
የኢዮአታም ሞት እንቅልፍ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል። ኣት: - “ኢዮአታም ሞተ” ( ዘይቤያዊን እና ዘወርዋራን ፡ይመልከቱ)
“ሰዎች ቀበሩት”
“በእርሱ ምትክ” የሚለው ሐረግ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው ፣ “በእርሱ ፋንታ” የሚል ትርጉም አለው። ኣት: “በኢዮአታም ፋንታ ነገሠ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“ዕድሜ 20 ዓመት… 16 ዓመት” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ዓይኖች ማየትን ይወክላሉ ፣ እና ማየት ደግሞ ፍርድን ይወክላል ፡፡ እግዚአብሔር የአካዝን ሥራ አየ ፣ አልተቀበለውምም ፡፡ ይህንን በ 2ኛ ዜና 14 ፡2 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ትክክል እንደ ሆነ የወሰነው” ወይም “እግዚአብሔር ትክክል እንደሆነ የቆጠረው” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
መሄድ ባህሪን እና ድርጊትን ይወክላል። ኣት: - “የእስራኤል ነገሥታት እንዳደረጉት ሁሉ እርሱ አደረገ ” ወይም “የእስራኤል ነገሥታት እንዳደረጉት እርሱ አደረገ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በኢየሩሳሌም ያለ ሸለቆ ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
እስራኤላውያን ወደ ምድሩ ሲገቡ የተሰደዱት የነዚያ አገራት ሕዝቦች ። የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልፅ ሊደረግ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ከእስራኤል ሕዝብ ቀድመው ወደ ምድሪቱ የገቡት” ወይም “የእስራኤል ሰዎች ወደ ምድሩ ሲጓዙ” (የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የሌሎች አገራት ሕዝቦች የሐሰት አማልክቶቻቸውን ያመለኩባቸው ቦታዎች ናቸው።
እግዚአብሔር ህዝቡ በኢየሩሳሌም ቅዱስ መስዋዕትን እንዲያቀርቡ ይፈልግ ነበር ፡፡ እዚህ “እያንዳንዱ” የሚለው ቃል ግነት ሲሆን ንጉሥ አካዝ በምትኩ በሌሎች ቦታዎች መስዋዕቶችን በማቅረብ እግዚአብሔርን ላለመታዘዝ ምን ያህል ቆርጦ እንደነበረ የሚያሳይ ነው ፡፡ ኣት: - “በብዙ አረንጓዴ ዛፎች ዙሪያ ” ወይም “በአገሪቱ ባሉ ብዙ አረንጓዴ ዛፎች ሥር” ( ግነትን እና አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” የሚለው ዘይቤ ኃይልን ይወክላል። የሶርያ ንጉሥ ሠራዊት አካዝንና ሠራዊቱን እንዲያሸንፉ እግዚአብሔር አካዝን በሶርያ ንጉሥ እጅ እንዳስገባው ተደርጎ ተገልጾአል ፡፡ ኣት: - “የአካዝ አምላክ እግዚአብሔር የአራም ንጉሥ አካዝን እንዲያሸንፍ አስቻለው” ( የባህሪ ስምን እና ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እርሱ” የአካንን ሰራዊት ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ከአካዝ ሰራዊት ተወሰደ ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” የሚለው ዘይቤ ኃይልን ይወክላል። እግዚአብሔር የእስራኤል ንጉሥ እና ሠራዊት አካዝንና ሠራዊቱን እንዲያሸንፍ ስለማስቻሉ እግዚአብሔር አካዝን በእስራኤል ንጉሥ እጅ እንዳስቀመጠው ተደርጎ ተገልጾአል ፡፡ ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “እግዚአብሔርም የእስራኤል ንጉሥ አካዝን እንዲያሸንፍ አስችሎታል” (የባህሪ ስምን፣ ዘይቤያዊን፣ ገቢራዊን እና ተብሮኣዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ የእስራኤል ንጉሥ ነበር ፡፡ ሁለቱም ‹ፋቁሔ› እና ‹‹ ‹‹ ‹› ›ሮሜልዩ› የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“አንድ መቶ ሀያ ሺህ ወታደሮች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
ይህ ጀግናን የሚያመላክት ዘይቤያዊ አነጋገር ነው ፡፡ ኣት: - “ኃያል ተዋጊ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ይህ ሰው የንጉሡ ረዳት ነበር ማለት ሲሆን ከንጉሱ ቀጥሎ ስልጣን ያለው ሰው ነው፡፡ ኣት: - “በማዕረግ ከንጉሡ ቀጥሎ ነበር” ( ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
“ከወገኖቻቸውም መካከል የእስራኤል ሠራዊት ምርኮኛ ወስደዋል።” “የእነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእስራኤልን ሠራዊት ነው ፡፡ ተራኪው የይሁዳ ህዝብ የእስራኤል ሰዎች ዘመዶች እንደሆኑ ይናገራል ፡፡
“ሁለት መቶ ሺህ ሚስቶች ወንዶችና ሴቶች ልጆች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” የሚለው ቃል ኃይልን ይወክላል ፡፡ የእስራኤልን ሠራዊት የይሁዳን ሠራዊት ድል እንዲያደርግ እግዚአብሔር ስለማስቻሉ እግዚአብሔር የይሁዳን ሠራዊት በእስራኤል ሰራዊት እጅ እንዳስገኘ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር እንድታሸንፋቸው አስቻለህ” ( የባህሪ ስምን እና ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
የእስራኤል ሠራዊት የይሁዳን ሠራዊት የገደለበት ቁጣ እጅግ ትልቅ ከመሆኑ የተነሳ እስከ ሰማይ ድረስ ደርሷል ሲል ዖዴድ ስለ እግዚአብሔር ይናገራል ፡፡ ያደረጉትን ሁሉ እግዚአብሔር እንደሚያውቅ ያውቃል እርሱም ምላሽ ይሰጣል ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ራሱ አይቶ ይበቀላችሁ ዘንድ በታላቅ ቁጣ ገደላችኋቸው” ( ዘይቤያዊን እና የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ዖዴድ የእስራኤልን ሰራዊት ለመገሠጽ እና ጥያቄው የሚጠብቀውን አዎንታዊ መልስ ለማጉላት ይህንን አወያይ መጠይቅ ይጠይቃል ፡፡ ኣት: - “ነገር ግን እናንተ ራሳችሁ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ላይ በሠራችሁት ኃጢአት ጥፋተኞች ናችሁ።” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
ዖዴድ ስለእግዚአብሔር ከባድ ቁጣ ሲናገር ቁጣው ልክ እንደ አንድ ቁስ በላያቸው ላይ እንደ ሆነ አስመስሎ ተናግሯል፡፡ ኣት: - “በአንተ ላይ እግዚአብሔር እጅግ ተቆጥቷል” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
“ተነሱባቸው” የሚለው ሐረግ መቃወምን ወይም ፊት ለፊት መጋፈጥን የሚገልጽ ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “ከጦርነት የተመለሱትን መጋፈጥ” ወይም “ከጦርነት የተመለሱትን መቃወም” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
መሪዎቹ እነርሱን ጭምር ጥፋተኛ እና ኃጢአተኛ የሚያደርጋቸውን ተግባር ስለመፈጸማቸው ሲናገሩ ኃጢአት እንደ አንድ ቁስ በላያቸው ላይ እንደሚመጣ ይናገራሉ ፡፡ ኣት: - “ኃጢአተኛ እና በደለኛ የሚያደርገን ነገር ” ተመልከት ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ የሚያመለክተው የእግዚአብሔር አስፈሪ ቁጣ በእስራኤል ላይ መሆኑን ነው ፡፡ “አስፈሪ ቁጣ ” የሚሉት ቃላት በቃል ሐረግ ሊተረጎሙ ይችላሉ ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር በእስራኤል ሕዝብ ላይ እጅግ ተቆጣ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና የልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “መሪዎቹ በስማቸው የመደቧቸውን ሰዎች” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ የጫማ አይነት ነው ፡፡
“መራመድ የማይችሉትን በጣም ደካማ የነበሩትን በአህዮች ላይ ተቀምጠው እንዲጓዙ አደረጓቸው”
ከተማን መውሰድ የሚለው ፈሊጥ ሲሆን ማለት ከተማዋን ማሸነፍ ወይም መያዝ ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “ፍልስጥኤማውያን የቤትሳሚስን ያዙ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
“ይሁዳ” የሚለው አገላለጽ የይሁዳን ሕዝብ ይወክላል ፡፡ እግዚአብሔር ሕዝቡን ማዋረዱ በሆነ መንገድ ይሁዳን በአካል ወደ ታች ዝቅ እንዳደረገ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ ኣት: “እግዚአብሔር በአካዝ ምክንያት የይሁዳን ሕዝብ አዋረደ” (የባህሪ ስምን እና ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
አካዝ እጅግ ኃጢአትን ስለማድረጉ ሲነገር ኃጢአት በጣም ከባድ ቁስ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ ኣት: - “በእግዚአብሔር ላይ ብዙ ኃጢአትን አደረገ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ቴልጌልቴልፌልሶር 3ኛ ሲሆን ፣ ደግሞ ፑል በመባል ይታወቃል። (ተመልከት/ች: የስሞች አተረጓጎም)
አካዝ ጠላቶቹን እንዲያሸንፍ ማገዝ አካዝን መበረታታት እንደሆነ ተደርጎ ተገልጾአል። ኣት: - “እርሱን ከመርዳት ይልቅ ችግር አመጣበት ( ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
“መከራ ሲደርስበት”
እግዚአብሔር በኢየሩሳሌም እንደሚያድር ሁሉ፣ ሶርያውያን ደማስቆ የአማልክቶቻቸው መኖሪያ ከተማ እንደ ሆነች ያምናሉ። ኣት: - “ሶርያውያን በደማስቆ ያሚያመልኳቸው አማልክት” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ይህ የአካዝን ሀሳብ ያሳያል ፡፡ ሶርያውያን እርሱ እና ሠራዊቱን ስላሸነፉ አካዝ ሽንፈቱን ሶርያውያን ለሚያመልኳቸው አማልክት ሰጥቷል ፡፡ ኣት: “የሶርያ ሠራዊት የሚያመልኳቸው አማልክት እርሱን እንዲያሸንፉ አስችለዋል” (የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
“ጥፋት” የሚለው ቃል በግስ ሊተረጎም ይችላል። ኣት: - “እነዚያ አማልክት እርሱንም ሆነ እስራኤልን ሁሉ አወደሙ” (የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እስራኤል” ደቡባዊውን የይሁዳን መንግሥት ይወክላል ፡፡
እዚህ “ቤት” የሚለው ቃል ቤተመቅደሱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ… የያህዌህ ቤተ መቅደስ” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ማዕዘን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የጎዳና ማዕዘኖችን ወይም ጎዳናዎች የሚገናኙባቸውን ቦታዎች ነው ፡፡ ኣት: - “በኢየሩሳሌም ጎዳናዎች ሁሉ ላይ” ወይም 2) የተለያዩ የኢየሩሳሌም አካባቢዎች የከተማዋ ማዕዘኖች እንደሆኑ ተደርገው ተገልጻል ፡፡ ኣት: - “በመላው የኢየሩሳሌም ክፍል” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
አካዝ ንጉሥ ስለነበረ ሠራተኞቹ እነዚህን ከፍ ያሉ ስፍራዎች እንዲሠሩ አድርጎ ይሆናል። ኣት: - “ሠራተኞቹ መሠዊያ እንዲሠሩለት አደረገ… ሠራተኞቹ መሥዋዕቶችን ለማቃጠል ኮሮብታዎችን እንዲሠሩ አደረጋቸው” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
የአካዝ ድርጊቶች የተጓዘበት መንገድ እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሯል ፡፡ “የፊተኛውና እና የኋለኛው” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው እነዚያን ጽንፎች እና በመካከላቸው ያሉትን ነገሮች ሁሉ ነው። ኣት: - “ከንግሥናው መጀመሪያ አንስቶ እስከ ንግሥናው መጨረሻ ድረስ ያደረገውን ሁሉ” ( ዘይቤያዊን እና ሜሪዝምን፡ይመልከቱ)
“ማንም ሰው መጽሐፉ ላይ ማየት ይችላል… እስራኤልን እና እዚያ እንደተጻፈ ማየት ይቻላል”
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “አንድ ሰው በመጽሐፉ ውስጥ ጻፋቸው” ወይም “በመጽሐፉ ውስጥ ስነእርሱ ማንበብ ትችላለህ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ከእንግዲህ የማይገኝ መጽሐፍ ነው።
የአካዝ መሞት ማንቀላፋት እንደሆነ ተደርጎ ተገልጾአል ፡፡ ኣት: “አካዝ ሞተ” ( ዘይቤያዊን እና ዘወርዋራን ፡ይመልከቱ)
“ሰዎች ቀበሩት”
“በእርሱ ቦታ” የሚለው ሐረግ ዘይቤያዊ አገላለጽ “በእርሱ ፋንታ” የሚል ትርጉም አለው ፡፡ “በአካዝ ፋንታ ነገሠ” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“ዕድሜ 25 ዓመት… 29 ዓመት” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ዐይን” የሚለው ቃል ማየትን የሚወክል ሲሆን ማየት ደግሞ ፍርድን ይወክላል ፡፡ እግዚአብሔር የሕዝቅያስን ተግባር አየ አጸደቀውም። በ 2 ኛ ዜና 14 ፡1 ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ትክክል እንደ ሆነ የወሰነው” ወይም “እግዚአብሔር ትክክል እንደሆነ ያሰበው” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በዕብራይስጥ የቀን አቆጣጠር የመጀመሪያ ወር ነው። እንደ ምዕራባዊያን የቀን አቆጣጠር ወቅቱ የመጋቢት የመጨረሻ ክፍል እና የሚያዚያ የመጀመሪያ ክፍል ነው። ( የዕብራዊያንን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ቤት” የሚለው ቃል ቤተመቅደሱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ያእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ሕዝቅያስ ንጉሥ ስለነበረ ሠራተኞቹ እነዚህን ነገሮች እንዲሠሩ አድርጎ ይሆናል። ኣት: “ሕዝቅያስ ሠራተኞቹን በሮቹን እንዲከፍቱ እና እንዲጠግኗቸው አዘዘ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ የቤተ መቅደሱን ምስራቅ ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “በቤተ መቅደሱ በስተ ምሥራቅ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
“ርኩሰት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ህዝቡ ሌሎች አማልክትን ሲያመልኩ የጠቀሙባቸውን የነበሩትን ነገሮች ነው ፡፡ ተራኪው ስለ እነዚህ ነገሮች ሲናገር መቅደሱ ከመቆሸሹ የተነሳ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንደሌለው ይናገራል፡፡ ኣት: - “የተቀደሰውን ሥፍራ የሚያረክሱትን ነገሮችን አስወግዱ” ወይም “የተቀደሰው ስፍራ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንዲያጣ የሚያደርጉትን ነገሮች አስወግዱ” ( ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
እዚህ “ፊት” የሚለው ቃል ፍርድን ይወክላል ፡፡ እግዚአብሔር የአባቶቻቸውን ተግባር አይቷል እናም አልተቀበለውም፡፡ ኣት: - “አምላካችን እግዚአብሔር ክፉ እንደሆነ የወሰነው” ወይም “አምላካችን እግዚአብሔር ክፉ እንደሆነ የቆጠረው” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ፡፡ “ፊቶች” እና “ጀርባዎች” የሚሉት ቃላት ፊቶቻቸው ከቤተ መቅደሱ ያርቁ እና ጀርባዎቻቸውን ወደዚያ ያዞሩ የነበሩትን ሰዎች ይወክላሉ ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ከሚኖርበት ስፍራ መራቅ” ( ምስስልን እና ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
የሕዝቡ እግዚአብሔርን ማምለክ መተው ከቤተመቅደስ መራቅ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ተዉ እርሱንም ማምለክ አቆመ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ቤተመቅደሱን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር የሚኖርበት ቤተ መቅደስ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ይሁዳ እና ኢየሩሳሌም” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት በዚያ ለሚኖሩት ሰዎች ነው ፡፡ በሕዝቅያስ እግዚአብሔር ሕዝቡን ስለመቆጣቱ ሲናገር ቁጣው በላያቸው እንደ አንድ ነገር እንደ ወረደ አድርጎ ተናግሯል። ኣት: - “እግዚአብሔር ስለተቆጣ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ይቀጣ ነበር” ( የባህሪ ስምን እና ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
ይህ በቃል ሐረጎች ሊተረጎም ይችላል። ኣት: - “ሰዎችን የሚያሳቅቅ እና የሚያስፈራ ፣ እና ሰዎች ያሚያፌዙበት ነገር” (የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
“በገዛ ዐይንህ” የሚለው ሐረግ ሰዎች ነጋሪ ሳያስፈልጋቸው ይህንን ለራሳቸው ማየት የሚችሉ መሆኑን ያሳያል ፡፡ ኣት: - “ለራስህ እንደምታየው”
“በሰይፍ ወድቋል” የሚለው አገላለጽ በጦርነት ውስጥ መሞት ማለት ነው። “ሠይፍ” የሚለው ቃል ሰይፍን ዋና መሣሪያቸው አድርገው ይጠቀሙባቸው የነበሩትን ወታደሮች ይወክላል ፡፡ ኣት: - “አባቶቻችን በጦርነት ሞተዋል” (ፈሊጥን እና የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ልብ” የሚለው ቃል ሀሳቦችን እና ዝንባሌዎችን ይወክላል ፡፡ ሕዝቅያስ ውሳኔ ስለ መወሰን ተናግሯል ያ ነገር በልቡ ውስጥ ያለ ይመስል ነበር። ኣት: - “ዓላማዬ ነው” ወይም “እኔ ወስኛለሁ” ( የባህሪ ስምን እና ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ሕዝቅያስም እግዚአብሔር ከእንግዲህ ወዲያ እንደማይቆጣቸው ሲናገር የእግዚአብሔር ቁጣ ከእነርሱ ዞር እንደሚመለስ ሰው አስመስሎ ተናግሯል ፣ ‹ከእንግዲህ በእኛ ላይ አይቆጣም› ( ዘይቤያዊን እና ተስብኦትን ፡ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “በመገኘቱ መቆም” ወይም 2) ይህ ፈሊጥ ሲሆን ፣ ከፍተኛ ስልጣን ያለውን ሰው ማገልገል ማለት ነው። ኣት: - “እርሱን ማገልገል” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ቁጥሮች ሕዝቅያስ ያዘዘውን ሥራ መሥራት የጀመሩ የሌዋውያንን ስሞች ይዘረዝራሉ ፡፡ እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው። ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
እዚህ “ተነስቷል” የሚለው ቃል ፈሊጥ ሲሆን ሌዋውያን እርምጃ መውሰድ ጀመሩ ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “ሌዋውያኑ መሥራት ጀመሩ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ ንጉሡ የእግዚአብሔርን ቃል በመታዘዝ ተዕዛዝ እንደሰጠ ያሳያል ፡፡ ኣት: - “ለእግዚአብሔር ቃል በመታዘዝ” ወይም “እግዚአብሔር ስለተናገረ”
ለእግዚአብሔር አገልግሎት ተስማሚ ስለሆን ቦታ በአካል ንፁህ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል ፡፡ (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ቤት” የሚለው ቃል ቤተመቅደሱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ…...የቤተ መቅደሱ አደባባይ (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“ርኩስ” የሚለው ቃል ህዝቡ ሌሎች አማልክትን ለማምለክ ይጠቀሟቸው የነበሩትን እቃዎች የመለከታል ፡፡ ተራኪው ስለ እነዚህ ሲናገር ቤተመቅደሱን አንዳቆሸሹት እና ለእግዚአብሔር ተገቢ እንዳይሆን እንዳደረጉት ይናገራል ፡፡ ኣት: “በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ያገኙትን ርኩስ የሆኑትን ነገሮች ሁሉ አወጡ” ወይም “ቤተ መቅደሱ ለእግዚአብሔር ተስማሚ እንዳይሆን ያደረጉትን ነገሮች ሁሉ አወጡ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ አቅጣጫ የሚፈስ ትንሽ የውሃ አካል ነው። አንዳንድ ጊዜ እንደ ቆሻሻ መጣያ ያገለግላል፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ የዕብራይስጥ የቀን አቆጣጠር የመጀመሪያ ወር ነው። የመጀመሪያው ቀን እግዚአብሔር ሕዝቡን ከግብፅ ያወጣበት ቀን ነው። ይህ በምዕራባዊያን የቀን መቁጠሪያ ላይ በመጋቢት አጋማሽ አካባቢ ነው። ( የዕብራዊያን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ በምዕራባዊያን የቀን መቁጠሪያዎች ላይ በመጋቢት መጨረሻ አካባቢ ነው። ( የዕብራዊያን ወራትን እና ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
“የእግዚአብሔር ቤት ወለል” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው የቤተ መቅደሱን በረንዳ ነው። “ደረሱ” ማለት ይህንን ክፍል ማጽዳት ጀመሩ ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ በረንዳ ማንጻት ጀምረው ነበር” ( የባህሪ ስምን እና ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ በምእራባዊያን የቀን መቁጠሪያዎች ላይ በሚያዝያ ወር መጀመሪያ አካባቢ ነው። ( የዕብራዊያን ወራትን እና ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ በመሠዊያው ፊት ለፊት ስለተቀመጡት 12 ዳቦዎች የሚያሳይ ነው ፡፡ በ 2 ኛ ዜና 2 ፡4 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡
ተመልከታቸው። ማየት ትችላለህ እነዚሁና”
“ቤት” የሚለው ቃል ቤተመቅደሱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“ካህናቱ ወይፈኖችን አርደው ደሙን ወሰዱ”
“ንጉሡና ማኅበሩ ሁሉ እጃቸውን ጫኑባቸው”
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ካህናቱ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የኃጢአትን መሥዋዕት ለእስራኤል ሁሉ ያድርጉ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል ቤተመቅደሱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ከፍተኛ ድምጽ ለመስራት አንድ ላይ የሚመቱ ሁለት ቀጭን እና ክብ የብረት ሳህኖች። በ 2 ኛ ዜና 5 ፡12 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉምከው ተመልከት ፡፡ ( የማይታወቁትን ፡ይተርጉሙ)
“ትዕዛዙ” የሚለው ቃል በቃላት ሐረግ ሊተረጎም ይችላል። ኣት: - “ዳዊት ፣ የንጉሡ ባለ ራእይና ፣ነብዩ ናታን እንዳዘዙት ሌዋውያንን ማደራጀት” ( የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
“ትዕዛዙ” የሚለው ቃል በቃላት ሐረግ ሊተረጎም ይችላል።ኣት: - “እግዚአብሔር በነቢያቱ አማካኝነት ይህን አእዛዝ ኣዞ ነበርና” ( የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
“የእግዚአብሔር መዝሙ” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ለእግዚአብሔር መዝሙር የሚዘምሩ ሰዎችን ነው ፡፡ ኣት: - “ሕዝቡም ለእግዚአብሔር ያዜሙ ጀመር”
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “ካህናቱ የሚቃጠለውን መስዋዕት እስኪፈጽሙ ድረስ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“ካህናቱ መባዎቹን ማቅረብ በጨረሱ ጊዜ”
የአምልኮ ሃሳብ በትርጉሙ ታክሎ ሊቀርብ ይችላል ፡፡ ኣት: “በስግደት እግዚአብሔርን አመለኩ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የምስጋና መባዎች ነበሩ ፡፡
“ቤት” የሚለው ቃል ቤተመቅደሱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ልብ” የሚለው ቃል ፈቃደኛ የሆነን ሰው ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ፈቃደኛ የሆኑት” ወይም “የፈለጉት”( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
“70 ወይፈን ፣ 100 አውራ በጎች ፣ 200 ወንድ የበግ ጠቦቶች… 600 በሬዎችና ፣3000 በጎች” (ተመልከት/ች: ቁጥሮች)
“የሚቃጠለውን መስዋዕት ለመግፈፍ”
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሥራውን እስኪያጠናቅቁ ድረስ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ቀደም ብለው የተቀደሱ ካህናት ስለነበሩ ይህ የሚያመለክተው ተጨማሪ ካህናትን ራሳቸውን እንደቀደሱ ፡፡ ኣት: - “በርካታ ካህናቱ ራሳቸውን እስኪቀድሱ ድረስ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ራሳቸውን ለመቀደስ ጠንቃቃ ስለነበሩ ይህንን ሥራ የሚሠሩ በቂ ሌዋውያን ነበሩ ፡፡ ይህ የሚያመለክተው በቂ ካህናት ያልነበሩት ካህናቱ ራሳቸውን ለመቀደስ ጥንቃቄ ስለማያደርጉ ነበር ፡፡
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ኣት: - “ካህናቱ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ከኅብረት መስዋዕት ስብ ጋር አቀረቡ” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፈተ ነገር ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: “ሕዝቅያስ የእግዚአብሔርን ቤት አገልግሎት አዘጋጀ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል ቤተመቅደሱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ” (የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ሲሆን ተደራጅቶ የተዘጋጀ ነገር ማለት ነው ፡፡ እዚህ በቤተመቅደስ ውስጥ እንደገና የሚጀምረውን የክህነት አገልግሎት ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “ተመልሷል” ወይም “እንደገና ተጀመረ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሕዝቡ በፍጥነት ሥራውን አከናውነዋል” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
ይህ በአጠቃላይ የእስራኤልን ህዝብ ይወክላል ፡፡ ቀደም ሲል ህዝቡ በእነዚህ ስሞች በተጠሩ ሁለት መንግስታት ተከፍሎ ነበር ፡፡
ኤፍሬምና ምናሴ በእስራኤል ሰሜናዊ ክፍል ውስጥ የሚገኙ ሁለት ነገዶች ነበሩ። እዚህ ላይ “ኤፍሬም እና ምናሴ” የሚለው ሐረግ የሰሜናዊው እስራኤል አሥሩ ነገዶች አባላት የሆኑትን ሰዎች ሁሉ ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “ሰሜናዊ የእስራኤል ነገዶች” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን፡ይመልከቱ)
እስራኤላውያን በተለምዶ በዕብራይስጥ የቀን አቆጣጠር በመጀመሪያው ወር ፋሲካን ያከብሩ ነበር ፡፡ የመጀመሪያው ወር በምዕራባዊያን የቀን መቁጠሪያዎች ላይ የመጋቢት የመጨረሻ ክፍል እና የሚያዚያ ወር የመጀመሪያው ክፍል ነው።
ይህ በዕብራይስጥ የቀን መቁጠሪያ ሁለተኛ ወር ነው። ጊዜው በምዕራባዊያን የቀን መቁጠሪያዎች ላይ በሚያዚያ መጨረሻ እና በግንቦት መጀመሪያ መካከል ነው። ( የዕብራዊያንን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ ፋሲካን በመጀመሪያው ወር ፋንታ በሁለተኛው ወር ለማክበር የቀረበለትን ሀሳብ ያመለክታል ፡፡
ዐይን ማየትን የሚወክል ሲሆን ማየት ደግሞ አመለካከትን ወይም ውሳኔን ይወክላል። ኣት: - “በንጉሡና በጉባኤው ሁሉ እይታ” ወይም “ለንጉሡና ለማኅበሩ ሁሉ” ( ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
እነዚህ የእስራኤል ደቡባዊ ጫፍ እና ሰሜናዊ ጫፍ ናቸው ፡፡ ጸሐፊው በዚህ መንገድ በመጥቀስ እስራኤል ሁሉ የተካተተ መሆኑን ጎላ አድርጎ አመልክቷል ፡፡ ኣት: - “በደቡብ በኩል ከቤርሳቤህ አንስቶ እስከ ሰሜን ዳን ድረስ” (ፈሊጥ ፡ይመልከቱ)
“እንዲያደርጉት ተብሎ እንደተጻፈ።” ብዙ ሕዝብ ሆነው ፋሲካን ማክበር እንዳለባቸው መፃፉን ተጠቁሟል ፡፡ ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሙሴ እንዲጠብቁት እንደጻፈው” ( የሚጠበቅ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ ፡ይመልከቱ)
መልዕክት የሚያደርሱ ሰዎች
የይሁዳ ነገድ ከእስራኤል ነገዶች ትልቁ ሲሆን በደቡባዊ የእስራኤል ክፍል ነበር። እዚህ ላይ “እስራኤል እና ይሁዳ” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው የደቡብ እስራኤል ነገዶች የነበሩትን ነው ፡፡ በ 2 ኛ ዜና 30 ፡1 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “የእስራኤል ደቡባዊ ነገዶች” ( ሂንዲዲያስን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ወደ እግዚአብሔር ተመለስ” እንደገና ለእርሱ መገዛትን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “እንደገና ለእግዚአብሔር ተገዙ” (ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
እዚህ “ወደ ቅሬታዎች መመለስ” ቀሪዎቹን ደግሞ መጠበቅን ያመለክታል። ኣት: “ስለዚህ ቅሬታችሁን እንደ ገና ያድናቸዋል” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“እጅ” የሚለው ቃል ብዙውን ጊዜ ኃይልን ወይም ስልጣንን ይወክላል ፡፡ እዚህ ሰዎችን ወደ ሌሎች አገሮች እንዲሄዱ የሚያስገድድበትን የንጉሡን የጭካኔ ሥልጣን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ከአሦር ነገሥታት ኃይል ያመለጡትን” ( የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
ይህ ለእስራኤል ሕዝብ የንጉሥ ሕዝቅያስ ቀጣይ መልእክት ነው ፡፡
እዚህ ላይ “ወንድሞችህ” ሌሎች የእስራኤል ሰዎችን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ሕዝብህ”( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“ድንጋጤ” የሚለው ረቂቅ ስም በ “አስፈሪ” ወይም “አሰቃቂ” በሚሉት ቃላት ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ደራሲው እግዚአብሔር በአያቶቻቸው ላይ ስላደረገው ነገር ሲጽፍ ሌሎች ሰዎች እግዚአብሔር ምን እንዳደረገ ሲያዩ የሚሰማቸውን ስሜት በሚገልጽ ቋንቋ ጽፏል ፡፡ ኣት: - “ሰዎች ለማየት የሚፈሩት ነገር ነው ያደርጋቸው ” ( የረቂቅ ስሞችን እና የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
ይህ ለእግዚአብሔር መገዛትን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ለእግዚአብሔር ተገዙ” ወይም “ራሳችሁን ለእግዚአብሔር ስጡ” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“የተቀደሰ ስፍራ” የሚለው በኢየሩሳሌም የሚገኘውን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ያመለክታል ፡፡ ኣት: “ ቅዱስ ነውና በኢየሩሳሌም ወዳለው ወደ ቤተ መቅደሱ ኑ”ወይም“ በኢየሩሳሌም ወደሚገኘው ቤተ መቅደሱ ኑ ” ( የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
ደራሲው ስለ ቁጣ ሲጽፍ ፣ እንደ ሰብአዊ አካል ከሰዎች የሚርቅ አስመስሎ ነው። የእግዚአብሔር ቁጣ ከእነሱ መመለሱ ከእንግዲህ በእነርሱ ላይ ቁጣው እንዳልቀጠለ ያሳያል ፡፡ ኣት: - “ከእንግዲህ በእናንተ ላይ እንዳይቆጣ” (ተስብኦትን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ወደ እግዚአብሔር ተመለስ” የሚለው እንደገና ለእርሱ መገዛትን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ለእግዚአብሔር እንደገና ብትሰጡ ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ምህረትን ያገኛሉ” የሚለው ዘይቤአዊ አገላለጽ ሲሆን ምህረትን ይለማመዳሉ ማለት ነው ፡፡ እነርሱን “ማርከው በሚወስዷቸው ፊት .. ያገኛሉ” የሚለው ማርከው የሚወስዷቸው ምህረትን ያሳየዋቸዋል ማለት ነው፡፡ ኣት: - “ወንድሞችህና ልጆችህ በግዞት ከወሰዷቸው ሰዎች ርኅራሆ ያገኛሉ” ወይም “ወንድሞችህንና ሕፃናትን ግዞተኛ አድርገው የወሰዷቸው ሰዎች ርኅራሄ ያሳዮአቸዋል” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ፊቱን ከእናንተ ማራቅ” የሚለው አባባል እነርሱን አለመቀበልንና እነርሱን ለመጠበቅ ፈቃደኛ አለመሆንን ያሳያል። ኣት: - “አይጥልህም”( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ወደ እርሱ ተመለስ” የሚለው ለእግዚአብሔር መገዛትን ያሳያል ፡፡ ኣት: - “እንደገና ለእርሱ ብትገዙ” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ኤፍሬምና ምናሴ በእስራኤል ሰሜናዊ ክፍል ውስጥ የሚገኙ ሁለት ነገዶች ነበሩ። እዚህ ላይ “ኤፍሬም እና ምናሴ” የሚለው ሐረግ የሰሜናዊው እስራኤል አሥሩ ነገዶች አባላት የሆኑትን ሰዎች ሁሉ ያመለክታል፡፡ በ 2ኛ ዜና 30፡ 30 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “የሰሜናዊ የእስራኤል ነገዶች ግዛቶች” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ዛብሎን በእስራኤል ሰሜን ጫፍ ውስጥ ከሚገኙት ነገዶች መካከል አንዱ ነበር ፣ ነገር ግን ከእነርሱ አልፈው ወደ ሰሜን ጥግ የሚደርሱ ሌሎች ሦስት ነገዶች ነበሩ።
እዚህ“የእግዚአብሔር እጅ” የሚለው የእርሱን አመራር የሚወክል ሲሆን ልክ በእጁ እየመራቸው ያለ ይመስላል። አት:- “እግዚአብሔር የይሁዳን ሕዝብ መራ።” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“አንድ ልብ” መኖሩ አንድነትን እና መስማማትን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “እንዲስማሙ ማድረግ” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ትዕዛዙን ማድረግ” የሚለው አባባል የታዘዘውን ማድረግ የሚል ትርጉም አለው። ኣት: - “ትዕዛዙን መታዘዝ” (ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
“በእግዚአብሔር ቃል” የሚለው ሐረግ የሚያሳየው ንጉሡና መሪዎቹ ለእግዚአብሔር ቃል በመታዘዝ ትዕዛዙን እንደሰጡ ያሳያል ፡፡ ኣት: - “ንጉሡና መሪያዎቹ ለእግዚአብሔር ቃል በመታዘዝ የሰጧቸው ትእዛዝ” ወይም “እግዚአብሔር ከተናገረው ነገር የተነሳ ንጉሡና መኳንንቱ ያዘዙት”
ይህ በዕብራይስጥ የቀን መቁጠሪያ ሁለተኛ ወር ነው። ጊዜው በምዕራባዊያን ቀን መቁጠሪያዎች ላይ የሚያዚያ መጨረሻ እና የግንቦት የመጀመሪያ ክፍል ነው። ( የዕብራዊያንን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ተነሱ” ማለት መሠዊያዎቹን ለማስወገድ መሥራት ጀመሩ ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “መሥራት ጀመሩ ፣ መሠዊያዎቹንም አስወገዱ” ወይም “መሠዊያውን አራቁ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚያመለክቱት ሰዎች ለሐሰት አማልክት የሠሯቸውን መሠዊያዎችን ነው ፡፡
ይህ በቄድሮን ሸለቆ ውስጥ የነበረ ትንሽ የውሃ ጅረት ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ በምዕራባዊያን የቀን መቁጠሪያዎች ላይ የግንቦት መጀመሪያ አካባቢ ነው። (የዕብራዊያንን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
በተመደቡባቸው ቦታዎች ቆሙ ”
ይህ ሌዋውያን ያረዷቸውን የበግ ጠቦቶች ደም ያመለክታል። እዚህ ላይ “ከሌዋውያን እጅ የተቀበሉትን” የሚለው ሌዋውያኑ ደም ለካህናቱ መስጠታቸውን ለመግለጽ ነው ፡፡ ኣት: - “ከሌዋውያን የተቀበሉት ደም” ወይም “ሌዋውያኑ የሰጧቸው የበግ ጠቦት ደም” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን እና የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“የፋሲካ የበግ ጠቦቶች”
እነዚህ በሰሜናዊው የእስራኤል ክፍል ይኖሩ የነበሩ የአንዳንድ ነገዶች ስሞች ናቸው። በ 2ኛ ዜና 30 ፡10 ውስጥ “ዛቡሎን” የሚለውን እንዴት እንደተረጉምከው ተመልከት ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
መመሪያዎችን የሚቃወም ነገር ማድረግ ማለት ለመመሪያዎቹ ባለመታዘዝ አንድን ነገር ማድረግ ማለት ነው ፡፡ አስፈላጊ ከሆነ መመሪያዎቹ ግልጽ ሊደረጉ ይችላሉ ፡፡ ኣት: - “ምንም እንኳን የተፃፉት መመሪያዎች መጀመሪያ ራሳቸውን እንዲያነጹ ቢናገሩም” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸን መረጃ ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ቸር” የሚለው ቃል እግዚአብሔር ቸር መሆኑን ለህዝቡ የ ሚያሳስብ ነው ፡፡ ኣት: - “ቸር የሆነው እግዚአብሔር” ( መለየትን ከማስታወቅ ወይም ከማስታወስ ጋር ፡ይመልከቱ)
እዚህ“ልቡን የሚያቀናው” የሚለው አንድን ነገር ለማከናወን ጽኑ ውሳኔ መኖርን የሚወክል ሲሆን ፣ “እግዚአብሔርን መፈለግ” የሚለው ደግሞ እርሱን ማወቅን ፣ ማምለክን እና መታዘዝን የሚያመለክት ነው ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔርን ለመታዘዝ የወሰነ ማንኛውም ሰው” ወይም “በእውነት እግዚአብሔርን ለማክበር የሚፈልግ ሁሉ” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ለሕዝቅያስ በጎ ምላሽ እንደሰጠ ያሳያል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔርም ለሕዝቅያስ መልካም ምላሽ ሰጠው” ወይም “እግዚአብሔር ሕዝቅያስ የጠየቀውን አደረገ” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ህዝቡን ፈወሰ” የሚለው ሰዎችን ይቅር ለማለቱ እና እነርሱን የማይቀጣ ለመሆኑ ምልክት ነው ፡፡ ኣት: - “ህዝቡን ይቅር አለ” ወይም “ሕዝቡን አልቀጣም” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “በዓሉን ጠበቁ” የሚለው ፈሊጥ በበዓሉ ላይ ተሳተፉ ወይም በዓሉን አከበሩ የሚል ትርጉም አለው፡፡ ኣት: - “በዓሉን አከበሩ” (ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
“ለእግዚአብሔር ከፍተኛ ድምጽ ያላቸውን የሙዚቃ መሣሪያዎች መጫወት እና መዘመር”
ያበረታታቸውም ለዚህ ነበር ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔርን አገልግሎት ስለተረዱ” ወይም “ያህዌን በብቃት ስላገለገሉ” (መለየትን ከማስታወቅና ከማስታዎስ ጋር ፡ይመልከቱ)
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “እየተናዘዙ” የሚለው እዚህ ላይ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ታላቅ መሆኑን ማወጅን ነው ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔርን ማወደስ” ወይም 2) “መናዘዝ” እዚህ ላይ ኃጢአታቸውን መናዘዝን ያመለክታል። ኣት: - “ኃጢአታቸውን ወደ እግዚአብሔር መናዘዝ”
ሕዝቅያስ ከብቶቹን ህዝቡ ይበሉ ዘንድ ለእግዚአብሔር እንደ መባ አድርጎ ሰጠ። አንድ ሺህ ወይፈኖች… ሰባት ሺህ በጎች… አንድ ሺህ ወይፈኖችና… አሥር ሺህ በጎችና ፍየሎች “1,000 ወይፈኖች… 7,000 በጎች… 1,000 ወይፈኖች… 10,000 በጎችና ፍየሎች” ( ቁጥርን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይሁዳ” ምናልባት የደቡቡን የእስራኤል ነገዶች ያመለክታል ፡፡
እዚህ “እስራኤል” የሚለው ምናልባት የሚያመለክተው ሰሜናዊያኑን የእስራኤል ነገዶች ነው ፡፡ ሰዎቹ የነዚያ ነገዶች አባላት ናቸው ፡፡ በይሁዳም ወደነበረው ወደ ኢየሩሳሌም መጡ ፡፡ ኣት: - “ከሰሜን እስራኤል በአንድነት የተሰበሰበ ሕዝብ ሁሉ” ( የሚጠበቁ እውቀት ካልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “የእስራኤል ምድር” የሚለው ምናልባት በሰሜናዊ የእስራኤል ነገዶች የተያዙትን መሬት የሚያመለክት ሊሆን ይችላል ፡፡ ኣት: “ከሰሜን እስራኤል ምድር የመጡት የባዕድ አገር ሰዎች” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
እዚህ“ይሁዳ” የሚለው ምናልባት በደቡባዊው የእስራኤል ነገዶች የተያዙትን መሬት የሚያመለክት ሊሆን ይችላል ፡፡ ኣት: - “በይሁዳ የኖሩ የባዕድ አገር ሰዎች” ( የሚጠበቁ እውቀቶችን እና ያልተገለጹ መረጃዎችን ፡ይመልከቱ)
“የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በእስራኤል ላይ ከነገሠበት ጊዜ አንስቶ” ወይም “የዳዊት ልጅ ሰሎሞን የእስራኤል ንጉሥ ንጉሥ ሳለ ህዝቡ ካከበሩት ከፋሲካ በዓል ጀምሮ”
“በኢየሩሳሌም በዚህ መልኩ የተከበረ የፋሲካ በዓል አልነበረም”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆን የሚያመለክቱት እግዚአብሔር ለጸሎታቸው በጎ ምላሽ እንደሰጣ ነው ፡፡ ኣት: “እግዚአብሔር በሰማይ በተቀደሰ ማደሪያው ሆኖ ጸሎታቸው ሰማ በበጎም መለሰላቸው” ወይም “በቅዱሱ ሰማይ ውስጥ የሚኖር አምላክ ጸሎታቸውን ሰማ” ( ምስስልን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “እግዚአብሔር ድምፃቸውን ሰማ” ወይም “እግዚአብሔር የለመኑትን ሰማ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
ጸሎታቸው ወደ ሰማይ መሄዱ በሰማይ ያለ እግዚአብሔር በምድር ላይ ለሚጸልዩ ለእነሱ ትኩረት እንደሚሰጥ የሚያመለክት ነው ፡፡ ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“በኢየሩሳሌም የነበሩት”
እዚህ “ንብረት” የሚለው በድፍኑ ንብረቶች ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “ለገዛ ንብረቱ” ወይም “በገዛ ቤቱ” ( አጠቃላይ ስማዊ ግስን ፡ይመልከቱ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “ሕዝቅያስ ካህናቱንና ሌዋውያኑን በቡድን በቡድን አደራጀ። እያንዳንዱን ካህን እና ሌዋዊ በስራው መደበ። ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
ሕዝቅያስ ለሚቃጠሉ መባዎች የሚጠቀምበትን ሥጋና እህል ከራሱ ንብረቱ ወሰደ።
ይህ ከጨረቃ እንቅስቃሴ ጋር የተጣመረ በዓል ነበር ፡፡
ይህ ለበዓል በተለዩ ቀናት ላይ የሚደረጉ በዓላትን ይመለከታል።
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሙሴ በእግዚአብሔር ሕግ እንደ ጻፈው” ወይም “እግዚአብሔር በሕጉ እንዳዘዘው” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ህዝቡ ትዕዛዙን እንደሰማ ወዲያው” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“ከእሕሎቻቸው ሁሉ አንድ አሥረኛ”
ይህ በዕብራይስጥ የቀን መቁጠሪያ ሦስተኛ ወር ነው። ይህ በመከር ወቅት መጨረሻና በበጋ ወቅት መጀመሪያ ላይ ነው ፡፡ ይህ በምዕራባዊያን የቀን መቁጠሪያዎች ላይ የግንቦት የመጨረሻ እና የሰኔ የመጀመሪያ ክፍል ነው። (የዕብራዊያንን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ በዕብራይስጥ የቀን አቆጣጠር ሰባተኛ ወር ነው። ይህ ቀዳሚው የዝናብ ወቅት ሲሆን መሬቱ የሚዘራበት እንዲሆን ያለሰልሰዋል፡፡ ጊዜው በምዕራባዊያን ቀን መቁጠሪያዎች ላይ በመስከረም ወር መጨረሻ እና በጥቅምት ወር መጀመሪያ ላይ ነው ፡፡ ( የዕብራዊያንን ወራትንና ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ቤት” የሚለው ቤተሰብን ወይም ዘሮችን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የሳዶቅ ዘሮች” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ሊቀ ካህኑ ወደ ትላልቅ ክምሮች እየጠቆመ ነበር።
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “ሕዝቅያስ ካህናቱና ሌዋውያኑ መጋዘኖችን እንዲያዘጋጁ አዘዙ” (ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ ፡ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” ኃይልን ወይም ቁጥጥርን ይወክላል ፡፡ “ከእጅ ስር” የሚለው ሐረግ ማለት በአንድ ሰው ስልጣን ስር መሆን ማለት ነው ፡፡ ኣት: “ኮናንያ እና ወንድሙ ሰሜኢ በበላይነት የሚቆጣጠሯቸው አስተዳዳሪዎች ነበሩ” (የባህሪ ስምን እና ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ላይ” የሚለው አባባል ሲሆን ኃላፊ ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “በእግዚአብሔር ቤት የሚያገለግሉ ሰዎች ሁሉ አለቃ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
በቤተ መቅደሱ የምሥራቅ በር “በር ጠባቂ”
እዚህ “ስር” የሚለው ቃል በአንድ ሰው ስልጣን ስር መሆን ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “ዔድን… በካህናቱ ከተሞች ውስጥ ቆሬን ረድቶታል” ( ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
ተግባራቸው መስጠት ወይም ”በታማኝነት መስጠት” ነበር
እዚህ “ወንድሞች” የሚለው ምሳሌ “ሌሎች ካህናትን ” የሚያመለክት ነው ፡፡ ኣት: - “ባልደረቦቻቸው ለሆኑ ካህናት” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“በቡድን በቡድን”
እዚህ “ታላላቆች” እና “ታናናሾች” አንድ ላይ “ሁሉም ሰው ” ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ “ኣት” “ ለሁሉም ሰው ታላላቆችን እና ታናናሾችን ጨምሮ” (ሜሪዝምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ያረጀውንና እና ወጣቱን የሚያመለክት ይመስላል። ይህ አላስፈላጊ ተቀጽላዎችን በማስወገድ በሌላ መልኩ ሊገለጽ ይችላል። ኣት: - “በዕድሜ የገፉ እና ወጣቶች” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን እና ስማዊ ቅጽሎችን ፡ይመልከቱ)
የነፃ ፈቃድ መባዎችን እንደሰጡ ይታወቃል። ኣት: - “ደግሞም በፈቃዳቸው መባዎችን አቀረቡ” ( የፊደል ግድፈትን ፡ይመልከቱ)
“ዕድሜያቸው ሦስት ዓመት የሆናቸውና ከዚያ በላይ የሆኑ”
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ስማቸው በመዝገቦቹ ውስጥ ተመዝግቦ የለ” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሊሠሩ የሚገባቸውን የዕለት ተዕለት ሥራ ለመሥራት” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
የነፃ ፈቃድ መባን ማሰራጨታቸው ይታወቃል። ኣት: - “የነፃ ፈቃድ ስጦታዎችን አከፋፈሉ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“ዕድሜው 20 ዓመትና ከዛ በላይ” (ቁጥሮችን፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ድርሻዎችን የመስጠት ኃላፊነት ያላቸው ሰዎች ነበሩ” ( ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “በመዝገቦቹ ውስጥ ስማቸው ለነበረ ሁሉ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን መፈለግ እርሱን ለማወቅ ፣ ለማምለክ እና ለመታዘዝ መምረጥን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “አምላኩን መታዘዝ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ልብ” የሚለው ቃል የአንድን ሰው ፍላጎት እና ፈቃድ ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “እርሱ ይህን ያደረገው በፍጹም ፈቃድ ነው ” ወይም “ እርሱ ለሥራው ሙሉ በሙሉ የተሠጠ ነበር” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
የረቂቅ ስሙ “ታማኝነት” የሚለው “በታማኝነት” ተብሎ ሊገለፅ ይችላል። ኣት፡ “ ሕዝቅያስ እግዚአብሔር ያዘዘውን ሁሉ በታማኝነት ከፈጸመ በኋላ ” ( የረቂቅ ስሞችን፡ይመልከቱ)
እዚህ ሰናክሬም ሠራዊቱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የአሦር ንጉሥ ሰናክሬም እና ሠራዊቱ መጡ… ሰፈሩ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከል)
እዚህ “መጥቷል” ማለት “እንደ ሄደ” ሊገለፅ ይችላል። ኣት: “ሄዶ ወደ ይሁዳ ገባ” ( ሂዱ እና ኑን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ሰናክሬም ሠራዊቱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ሰናክሬም እና ሠራዊቱ መጥተው አሰቡ” ( ሁሉን በአንዱ አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ኢየሩሳሌም” የሚለው እዚያ ያሉትን ሰዎች ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የኢየሩሳሌምን ሰዎች ለመውጋት” ወይም “በኢየሩሳሌምን ሠራዊት ለመውጋት” ( የባህሪ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
የከተማይቱ ሰዎች ጉድጓዶችንና ምንጮቹን በአፈርና በድንጋይ በመሸፈን ውሃውን ከአሦራውያን ይደብቃሉ ፣ ነገር ግን ህዝቡ ውሃውን በስውር መንገዶች ወደ ከተማው ያስገባሉ ፡፡ ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
ሰዎቹ የአሦር ነገሥታት ውሃቸውን እንዲያገኙ እንዳልፈለጉ ለማጉላት አወያይ መጠይቅ ይጠቀማሉ ፡፡ ጥያቄው እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “የአሦር ነገሥታት ወደዚህ እንዲመጡ እና ብዙ ውሃ እንዲያገኙ አንፈልግም።” (አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
ለ “ነገሥታት” ለሚለው ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን አንዱን የአሦር ንጉሥ የሚያመለክት ነው ፡፡ ኣት: “የአሦር ንጉሥ” ወይም 2) ይህ ምናልባት ንጉሡንና ሌሎች መሪዎቹን ሊያመለክት ይችላል ፡፡ ኣት: - “ንጉሡ እና ሌሎቹ የአሦር መሪዎች” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
አንባቢያን ሕዝቅያስ ምናልባት ሌሎች ሰዎች ሥራውን እንዲሰሩ አዞ ሊሆን እንደሚችል አንባቢዎች ሊገነዘቡ ይገባል ፡፡ ኣት: “ሕዝቅያስ በድፍረት ፣ ሕዝቡም እንዲገነቡ አዘዘ ፣ ሠሩ… ደግሞም ሠሩት” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሕዝቅያስ ህዝቡ የከተማይቱን ግንቦች እንዲጠግኑ በማዘዝ አቋሙን አጠናከረ ፡፡ አያያዥ የሆነውን “በ” በመጠቀም ይህንን ትርጉም የበለጠ ግልጽ ማድረግ ትችላለህ ፡፡ “ኣት” “ሕዝቅያስ ከተማይቱን በመጠገን አጠናከረ” ወይም 2) እርሱ ተበረታታ ፡፡ ኣት.: - “ሕዝቅያስ ተበረታቶ ጠገነ ” ( አያያዥ ቃላትን ፡ይመልከቱ)
ይህ ከኢየሩሳሌም በስተ ሰሜን በኩል የሚገኘው ግድግዳ ክፍል ነው።
“ላይ አስቀመጠ” የሚለው ፈሊጥ እርሱ በኃላፊነት ሾመ ማለት ነው። “በሕዝቦች ላይ የጦር አዛዦችን አለቃ አድርጎ ሾመ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
“አምላካችን ከእኛ ጋር ስለሆነ ከአሦር ንጉሥ ጋር ካሉት የበለጠ ኃያል ነው”
እዚህ “ክንድ” ጥንካሬን ይወክላል ፣ “ሥጋ” ደግሞ ሰብአዊነትን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ሰብአዊ ኃይል ያላቸው ብቻ ናቸው” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“አሁን” የሚለው ቃል በዋናው የታሪክ መስመር መቋረጡን ለማመልከት እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ እዚህ ላይ ተራኪው ስለሰናክሬም እና ሠራዊቱ ያሉበትን ቦታ ዳራዊ መረጃ ይነግረናል ፡፡ ( ዳራዊ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ይህ በይሁዳ የሚገኝ ከተማ ነበር። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ )
ሰናክሬም ህዝቡ ስለሁኔታቸው እንዲያስቡ ለማድረግ አወያይ ጥያቄ ይጠቀማል ፡፡ ጥያቄው እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “የኢየሩሳሌምን ከበባ መቋቋም አልቻልክም።” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
ሰናክሬም የኢየሩሳሌም ሰዎች ስላሉበት ሁኔታ እንዲያስቡ አወያይ መጠይቅ ይጠቀማል ፡፡ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሕዝቅያስ እያሳታችሁ ነው….የአሦር ንጉሥ ።” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
“በምግብና በውሃ እጥረት ትሞታለህ”
እዚህ “እጅ” ኃይልን ወይም ቁጥጥርን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ከአሦር ንጉሥ ኃይል” ወይም “ከአሦር ንጉሥ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ሰናክሬም የኢየሩሳሌም ሰዎች ያሉበትን ሁኔታ እንዲያስቡ ለማድረግ አወያይ መጠይቅ ይጠቀማል ፡፡ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “መሠዊያዎቹን የፈረሰ ይሄው ሕዝቅያስ ነው።” ”ወይም “ ሕዝቅያስ መሠዊያዎቹን አስወገደ….”
እዚህ “ይሁዳ” እና “ኢየሩሳሌም” የሚሉት ቃላት የሚቀመጡትን የሚያመለክቱ ናቸው ፡፡ ኣት: - “የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ አዘዘ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ሰናክሬም የኢየሩሳሌም ሰዎች ስላላቸው ሁኔታ እንዲያስቡ አወያይ መጠይቅ ይጠቀማል ፡፡ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “አገሮች ….ምን እንደሆኑ በደንብ ታውቃላችሁ!” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
ሰናክሬም የኢየሩሳሌም ሰዎች ስለ ንግግራቸው እንዲያስቡ ለማድረግ አወያይ መጠይቅ ይጠቀማል ፡፡ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ አት: - “ከአማልክት ሁሉ አምላክ የለም… ማን … ከኃይሌ!” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
ሰናክሬም የኢየሩሳሌም ሰዎች ስለሁኔታቸው እንዲያስቡ አወያይ መጠይቅ ይጠቀማል ፡፡ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ አት: - “በአማልክት ሁሉ መካከል አምላክ የለም… የሚገዛ… በእጅ…!” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” ኃይልን ወይም ቁጥጥርን ይወክላል ፡፡ አት: - “ከኃይሌ” ወይም “ከእኔ”( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ሰናክሬም የኢየሩሳሌም ሰዎች ስለ ንግግራቸው እንዲያስቡ አወያይ መጠይቅ ይጠቀማል ፡፡ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “አምላካችሁ የሚቻልበት ምንም ምክንያት የለም… ኃይል !” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “አሁን” የሚለው ቃል ወደሚቀጥለው አስፈላጊ ነጥብ ትኩረትን ለመሳብ ይጠቅማል ፡፡
ሰናክሬም የኢየሩሳሌም ሰዎች ያሉበትን ሁኔታ እንዲያስቡ ለማድረግ አወያይ መጠይቅ ይጠቀማል ፡፡ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ አት: - “አምላክህ በእርግጥ ከእጄ ሊያድንህ አይችልም!” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” ኃይልን ወይም ቁጥጥርን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ከኃይሌ” ወይም “ከእኔ”( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“የሰናክሬም አገልጋዮች ጮክ ብለው ጮኹ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ አንድ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ የፍርሃትን ጥልቀት አፅንዖት ይሰጣሉ ፡፡ ኣት: - “እነርሱን በጣም እንዲፈሩ ለማድረግ” ( ድግግሞሽን ፡ይመልከቱ)
“የአሦራውያን ሠራዊት ሊይዝ ይችላል”
“በሌሎች አገር ሕዝቦች አማልክት ላይ እንዳተሳለቁት የኢየሩሳሌምን አምላክ አፌዙበት”
ይህ የሰዎች እነዚህን ጣዖታት በገዛ እጆቻቸው እንደሠሩ እና በዚህም ምክንያት ዋጋ ቢስ እንደሆኑ አጽንዖት ይሰጣል ፡፡ ኣት: - “ሰዎች የሰሯቸው ጣዖታት ናቸው” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ሰማይ” የሚለው እግዚአብሔርን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር እንዲረዳቸው ወደ እግዚአብሔር ጮኹ” ወይም “ወደ እግዚአብሔር ተማጸኑ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“አፈሩ” ወይም “ተሳቀቁ”
'የአምላኩ ቤተ መቅደስ'
እዚህ “እጅ” ኃይልን ወይም ቁጥጥርን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ከሰናክሬም ኃይል… ከሌሎቹ ሁሉ ኃይል” ወይም “ከሰናክሬም… ከሌሎቹ ሁሉ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“እረፍት” የሚለው ረቂቅ ስም “ሰላም” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። ኣት “በዙሪያቸው ካሉ አገራት ሁሉ ጋር በሰላም እንዲኖሩ አድርጓቸዋል” ( የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ከፍ ከፍ” የሚለው ፈሊጥ ሲሆን ክብር ማለት ነው ፡፡ ደግሞም “ፊት” ፍርድን ወይም ምዘናን የሚወክል ዘይቤ ነው ፡፡ ኣት: - “የሁሉም አገራት ሰዎች አከበሩት” ( ፈሊጥን እና ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሕዝቅያስን እንዲፈውሰው” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት : “ግን ሕዝቅያስ እግዚአብሔር ከረዳው በኋላ እንደ አመስጋኝ ሰው አልኖረም” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ልብ” የሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር ሲሆን የሰውን ውስጣዊ ማንነት የሚያመለክት ነው ፡፡ እዚህ “ልብ ከፍ ከፍ ብሏል” ማለት ኩራት ማለት ነው ፡፡ ኣት: “ትዕቢተኛ ሆነ” ( የባህሪ ስምን እና ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ተቆጥቶ ሕዝቡን መቅጣቱ “ቁጣ እንደወረደባቸው” ተደርጎ ተነግሯል። “ይሁዳ” እና “ኢየሩሳሌም” በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች የሚወክሉ መግለጫዎች ናቸው ፡፡ ኣት፡ ስለዚህ “እግዚአብሔርም ተቆጣ እርሱንም የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ቀጣ” ( ዘይቤያዊን እና የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“በሕዝቅያስ የሕይወት ዘመን” ወይም “ሕዝቅያስ በገዛበት ዘመን”
ይህ ፈረሶችን ማሳደሪያ አነስተኛ ቦታ ነው ፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና መዋዕል 9 ፡25 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
አነስተኛ እንስሳትን ማሳደሪያ ቦታ ነው፡፡
ምናልባት ሕዝቅያስ ሌሎች ሰዎች ሥራውን እንዲሰሩ አዞ ሊሆን እንደሚችል አንባቢዎቹ ሊገነዘቡ ይገባል ፡፡ ኣት: - “ሕዝቅያስ ሠራተኞቹ ውሃውን እንዲደፍኑ እና … ውሃው እንዲወርድ ቱቦ እንዲሰሩ አዘዘ ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ በኢየሩሳሌም አቅራቢያ ያለ ዥረት ስም ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር በምድሪቱ ላይ ያደረገውን ተአምር” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ልብ” የሰውን ውስጣዊ ማንነት ያሳያል ፡፡ ኣት: - “የሕዝቅያስን እውነተኛ ባሕርይ ለመግለጥ” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ስለ ሞቱ የሚነገርበት ትህትና ያለው መንገድ ነበር ፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና መዋዕል 9፡ 31 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: “ሕዝቅያስ ሞተ” ( ዘወርዋራን ፡ይመልከቱ)
እዚህ የእግዚአብሔር “እይታ” የሚያመለክተው የእርሱን ፍርድ እና ምዘና ነው። በ 2 ኛ ዜና 14 ፡ 2 ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ከፉ ነው ያለው ነገር” ወይም “እግዚአብሔር ክፋት እንደሆኑ የቆጠራቸው ነገሮች” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ሌላ አማራጭ ትርጉም “አስጸያፊ ነገሮችን” ጨምሮ ።
ምናሴ ሠራተኞቹን ግንባታውን እንዲሠራለት አዞ ይሆናል ፡፡ ኣት: - “የኮረብታውን መስገጃዎች መልሶ አሠራ ፣ መሠዊያዎችን አወራ… የማምለኪያ አጸዶቹንም አሠራ” ወይም “ሠራተኞቹ የኮረብታውን መስገጃዎች እንዲሠሩ ፣ መሠዊያውንም እንዲሠሩለት አደረገ ... የማምለኪያ አጸዶቹንም እንዲሠሩለት አደረገ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ስሙ ግለሰቡን የሚተካ ነው። ኣት: - “በኢየሩሳሌም ለዘላለም ማን እንደ ሆንኩ እገልጣለሁ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ሰዎች ከዋክብትን እንዲያመልኳቸውና እና እንዲሰውላቸው እእነዚህን መሠዊያዎች ማሠራቱ ተጠቁሟል፡፡ ደግሞም ፣ እነዚህን መሠዊያዎች ራሱ አልሠራም ፣ ይልቁንም ሠራተኞቹን እንዲሠሩ አዝዞ ነበር ፡፡ ኣት: “ሰዎቹ ከዋክብትን ማምለክ እንዲችሉና መስዋዕት እንዲያቀርቡላቸው በእግዚአብሔር ቤት በሁለቱ ግቢዎች ውስጥ ሠራተኞቹ መሠዊያ እንዲሠሩ አደረገ” ( የሚጠበቅ እውቀትን ፣ ያልተገለጸ መረጃን እና የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገሃነም ተብሎም የሚታወቅ በኢየሩሳሌም አቅራቢያ የሚገኝ ቦታ ነው። ( የስሞች አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ልጁን ለምን ወደ እሳት እንዳስገባ እና ይህን ካደረገ በኋላ ምን እንደ ሆነ ግልፅ ማድረግ ሊኖርብህ ይችላል ፡፡ ኣት: “ልጆቹን ለአምላኩ መሥዋዕት አድርጎ ልጆቹን በእሳት አቃጠላቸው” ( የሚጠበቅ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ፡ይመልከቱ)
መረጃ ጠይቋል
ይህ የሞቱ ሰዎችን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “የሞቱ ሰዎች” ወይም “ሙታን”( ስማዊ ቅጽልን ፡ይመልከቱ)
እዚህ የእግዚአብሔር “እይታ” የሚለው የሚያመለክተው እርሱ አንድን ነገር እንዴት እንደሚመዝን ነው። በ 2 ኛ ዜና 14፡ 2 ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት ፡፡ ኣት: - “ምናሴ እግዚአብሔር ክፉ ነው ብሎ የተናገራቸውን ብዙ ነገሮች አደረገ” ወይም “እግዚአብሔር ክፉ እንደሆኑ የወሰናቸውን ነገሮች አደረገ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“ምናሴ እግዚአብሔርን እጅግ አሳዘነ”
ምናሴ ሥራውን አልሠራ ይሆናል። አገልጋዮቹ ሥራውን ሠርተው ይሆናል። ኣት: - “ምናሴ ሠራተኞቹን እንዲሠሩ አዘዘ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ እግዚአብሔር “በስሙ” ተወክሏል። ኣት: “ሰዎች ለዘላለም እንዲያመልኩኝ በፈለግኩበት ቦታ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ለአባቶቻቸው የሰጠኋቸው ”
እዚህ “ኢየሩሳሌም”የ “ይሁዳ” አንድ አካል ነው። ኣት: “የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሰዎች” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “አገራት” የሚለው ቃል እስራኤል ከመምጣቱ በፊት በከነዓን ምድር ይኖሩ የነበሩትን ሰዎች ያመለክታል ፡፡ ኣት: “እግዚአብሔር የእስራኤልን ህዝብ ወደ ምድሪቱ ሲገባ እና እየተስፋፉ ሲሄዱ ካጠፋቸው እጅግ የበለጡ ሰዎች” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን እንዲያጠቃ ሰራዊቱን ላከ ፡፡ ኣት: “በእነርሱ ላይ ጥቃት አመጣባቸው” ( የሚጠበቅ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
አዛዦች ከወታደሮቻቸው ጋር ነበሩ ፡፡ ኣት: - “የአሦር ንጉሥ ሠራዊት አዛዦችና ወታደሮቻቸው” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከል፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ምናሴ ወደ ግዞት የተወሰደው እግሩ ታስሮ ነበር።ሰንሰለቶች በእግሮቹ ዙሪያ የተቀመጡ ማሰሪያዎች ነበሩ፡፡ ኣት: “ምናሴን ያዘው ፣ በሰንሰለት አሰረው ወደ ባቢሎን እስረኛ አድርገው ወሰዱት።" ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እርዳታ መለመን
ሁለተኛው ሐረግ የመጀመሪያው ሐረግ በማጠናከር የምናሴን ጸሎት እውነተኛነት ያስረግጣል ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “ወደ እግዚአብሔር ጸለየ እርሱም ተለመነው” ( ድግግሞሽን ፣ ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
“እንደ ንጉሥ እንደገና ለመግዛት”
የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ
ምናሴ ሕንጻውንና ግንባታውን አልሠራም ፣ይልቅ ሠራተኞቹን እንዲሠሩት አዘዛቸው ፡፡ ኣት: “ምናሴ ሠራተኞቹን እንዲሠሩ … ዙሪያውን ከበቡ… ሠራተኞቹንም እንዲያስወግዱ …..ከዚህ በፊት በተራራው ላይ የሠሩትን ፡፡( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ምንጭና እና የጅረት ስም ነበር ፡፡ በ 2ኛ ዜና 32 ፡30 ውስጥ ‹የጊዮን ውኃዎች› የሚለውን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “የጊዮን ውኃዎች” ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
በ 2 ኛ ዜና 27፡3 እንዳለው የዚህን ኮረብታ ስም ይተረጉሙ ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
“ግድግዳውን ከፍ አድርጎ ገነባ ”
ይህ በዙሪያቸው ግንብ ያሉባቸውን ከተሞች ያመለክታል ፡፡
'ከሌሎች አገሮች የመጡ የሐሰት አማልክት'
ምናሴ ሕንጻውንና ግንባታው አልሠራም ፣ ይልቅ ሠራተኞቹን እንዲሠሩት አዘዘ ፡፡ ኣት: - “እንደገና እንዲገነቡ አዘዛቸው” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይሁዳ” የሚያመለክተው በዚያ አገር የሚኖሩትን ሰዎች ነው ፡፡ ኣት: - “የይሁዳን ሕዝብ አዘዘ” ( የባህሪ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
“ማንኛውም ሰው ሥራዎቹን ማየት ይችላል … እስራኤልን እዚያ እንደተጻፈ ማየት ይችላል”
እነዚህ ሐረጎች በገቢራዊ አረፍተነገሮች ሊገለጹ ይችላሉ። ኣት: - “ሰዎች ጻፏቸው … ሰዎች ስለእነርሱ ጻፉ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በእስራኤል የታሪክ መዝገብ ውስጥ አሁን የማይገኝ ነው ፡፡
ምናሴ ሕንጻውንና ግንባታውን አልሠራም ፣ ይልቅ ሠራተኞቹን እንዲሠሩ አዟል ፡፡ ኣት: - “የኮረብታው መስገጃዎች ያሠራበት ፣ እና የማምለኪያ አጸዶቹን እና የተቀረጹ ምስሎችን ያስቆመበት ሥፍራ ፤” ወይም “ሠራተኞቹን የኮረብታ መስገጃዎቹን እንዲገነቡና የማምለኪያ አጸዶቹን እና የተቀረጹ ምስሎችን እንዲያቆሙ ” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ የማይገኝ መጽሐፍ ነው።
ይህ አክብሮት ያለው አገላለጽ ነው። አት: - “ምናሴ ሞተ” ( ዘወርዋራን ፡ይመልከቱ)
“በቤተ መንግሥቱ”
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “ቀጣዩ ንጉሥ ሆነ” ወይም “የይሁዳ ንጉሥ ሆነ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
“ዕድሜው 22 ዓመት” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ የእግዚአብሔር “እይታ” የሚያመለክተው አንድን ነገር እንዴት እንደሚመዝን ነው። በ 2 ኛ ዜና 14 ፡ 2 ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ክፉ ናቸው ያላቸው ነገሮች” ወይም “እግዚአብሔር ክፋ እንደሆኑ የቆጠራቸው ነገሮች” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“አሞን ደጋግሞ ኃጢአት ሠራ” ወይም “አሞጽ ኃጢአት በመሥራት ቀጠለ ”
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ አት: “እርሱን ገደለው” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
እሱን ለመግደል በስውር ታቅዶ ነበር ”
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “ቀጣዩ ንጉሥ ሆነ” ወይም “የይሁዳ ንጉሥ ሆነ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
“31 ዓመት” ( ቁጥሮች ፡ይመልከቱ)
እዚህ የእግዚአብሔር “እይታ” የሚያመለክተው በአንድ ነገር ምንነት ላይ እንዴት እንደሚፈርድ ወይም እንደሚወስን ነው። በ 2 ኛ ዜና 14 ፡ 2 ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ትክክል ያላቸው ነገሮች” ወይም “እግዚአብሔር ትክክል እንደሆኑ የቆጠራቸው ነገሮች” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ኢዮስያስ የዳዊትን ባሕርይ ማሳየቱ እንደ ዳዊት በአንድ ዓይነት መንገድ ወይም አካሄድ እንደሄደ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ ኣት: - “አኗናሩን እንደ አባቱ እንደ ዳዊት አደረገ” ወይም “የአባቱን የዳዊትን ምሳሌ ተከተለ” (ተመልከት/ች: ዘይቤአዊን ፡ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን ሙሉ በሙሉ መታዘዝ አንድ ሰው በትክክለኛው መንገድ ላይ እንደነበረና ፈጽሞ ከእርሷ እንደማያፈነግጥ ሆኖ ተገልጾአል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔርን የማያስደስተውን ነገር አላደረገም” ወይም “የእግዚአብሔርን ሕግጋት ሙሉ በሙሉ ታዘዙ” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
በ 2 ኛ ዜና 14፡2 ይህንን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ( ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ኢዮስያስ በይሁዳና በኢየሩሳሌም የሐሰት አማልክትን ለማምለክ ያገለገሉትን ስለማስወገዱ ሲሆን ቦታዎቹን በአካል እንዳፀዳ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ኢዮስያስ ሠራተኞቹን እነዚህን ነገሮች እንዲያስወግዱ አዞ ነበር ፡፡ ኣት: - “ሠራተኞቹ ከፍ ያሉ የማምለኪያ ሥፍራዎችን ፣የማምለኪያ አጻዶችን፣ የተቀረጹትን እና ቀልጠው የተሠሩትን ምስሎች በማስወገድ ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን በእግዚአብሔር ዘንድ እንደገና ተቀባይነት እንዲያገኙ አደረገ” (ዘይቤያዊን እና የባሕሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“በኢዮስያስ ፊት”
ኢዮስያስ ሠራተኞቹን እነዚህን ነገሮች እንዲያደርግ አዞ ነበር ፡፡ ኣት: - “እንዲቆራርጡ አደረጋቸው… እንዲሰባብሩ አዘዛቸው… እንዲበታትኑ አደርጋቸው… እንዲያቃጥሉ አዘዛቸው” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
በነፋሱ ሊወሰዱ የሚችሉ በጣም ትንሽ ቁርጥራጮች
ይህ ማለት በመሠዊያው ላይ ለሐሰት አማልክት መሠዊያ የሚሠዉ ካህናት አጥንቶቻቸው ከዚህ በፊት በሠሯቸው መሠዊያዎች ላይ ይቃጠላሉ ማለት ነው ፡፡
ይህ የሚናገረው ኢዮስያስ ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኙ ስለማድረጉ ሲሆን በአካላዊ ሁኔታ እንዳነጻቸው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ኣት: - “ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን እንደገና በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኙ አደረገ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ኢዮስያስ ሠራተኞቹን እነዚህን ነገሮች እንዲያደርግ አዞ ነበር ፡፡ ኣት: - “ሠራተኞቹን መሠዊያዎች እንዲሰባብሩ ፣ እንዲበታትኑ… እንዲቆራርጡ አዘዘ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“ወደ አፈር” ማለትም ዱቄት እስኪሆኑ ድረስ መከስከስ ማለት ነው ፡፡
“18ኛ ዓመት” ( ህገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ኢዮስያስ ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኙ ስለማድረጉ ሲሆን በአካላዊ ሁኔታ እንዳነጻቸው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ኣት: - “ኢዮስያስ ምድሪቱንና ቤተ መቅደሱን እንደገና በጌታ ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኙ አደረገ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“ገንዘቡን እንዲጠቀምበት ኃላፊነት ሰጠው”
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “በሮቹን የሚጠብቁት ሌዋውያን ያከማቹትን ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ቤት ያመጡ ነበር” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“እነርሱ” የሚለው ቃል ኢዮስያስ ወደ ሊቀ ካህኑ ወደ ኬልቅያስ የላከላቸውን ሰዎች ያመለክታል ፡፡ በመጀመሪያ ገንዘቡን ሰጡት ከዚያም ሕንፃውን ለሚቆጣጠሩት ሰዎች አከፋፈለ ፡፡ ኣት: - “ከኬልቅያስ በአደራ የተሰጠ” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ለኬልቅያስ በአደራ በተሰጠ ገንዘብ ላይ የተወሰነውን ይመለከታል ፡፡ ኣት: - “የተወሰነ ገንዘብ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
እንጨት የሚሰሩ ሠራተኞች
ትላልቅ ቢሞችን ለማገናኘት ያገለግላሉ
“እንዲበሰብስ አድርገውት ነበር”
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
በ 2 ኛ ዜና 29 ፡12 እንዳለው የዚህን ሰው ስም ተርጉም ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
በ 2 ኛ ዜና 20 ፡19 እንዳለው የጎሳውን ስም ተርጉም ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
በ 2 ኛ ዜና 17 ፡ 7 ውስጥ የእነዚህን ሰዎች ስሞች ለሌሎች ሰዎች እንደተረጎምከው ተመሳሳይ ስም አድርገህ ተርጉም ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት ማንኛውንም ዓይነት የግንባታ ሥራ ለሚያደርጉ ወንዶች ሁሉ ኃላፊ ነበሩ ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “እነዚህ ሌዋውያን ማንኛውንም ዓይነት የግንባታ ሥራ በሚሠሩ ሰዎች ሁሉ ላይ ተሾመው ነበር” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኬልቅያስንና እሱን የሚረዳውን ሰው ነው ፡፡ ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ለተቆጣጣሪዎቹ ገንዘብ ባወጡ ጊዜ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ )
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር በሙሴ በኩል ለሕዝቡ በሰጣቸው ጊዜ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ሕጎች በአንድ ጥቅልል የመጻፍ እድላቸው ከፍተኛ ነው። ጥቅልል የመጽሐፍ ዓይነት ሲሆን ከአንድ ጊዜ የተጠቀለለ ፓፒረስ ወይም ቆዳ የሚሠራ ነበር።
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “አንተ እንዲያደርጉት በአደራ የሰጠሃቸውን ነገሮች ሁሉ” ወይም “እንዲሠሩ ኃላፊነት የሰጠሃቸውን ነገሮች ሁሉ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “ሁሉንም ሰብስበዋል” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
የእነርሱን ንብረት አፅንዖት ለመስጠት ተቆጣጣሪዎችና ሠራተኞች በ “እጅ” ተወክለዋል ፡፡ ኣት: - “ለአለቆችና ለሠራተኞቹ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን ሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አንድን አስፈላጊ ክስተት ለማመልከት እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ ፡፡
ይህ የከባድ ሀዘን ወይም መከፋት አመልካች ድርጊት ነው። ኣት: “በጣም ስለተበሳጨ ልብሱን ቀደደ” ( ምሳሌያዊ ድርጊት ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞች አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“ፈቃድ” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ደግሞም ፣ በ 2 ኛ ዜና 34 ፡22 በግልፅ እንደተጠቀሰው ንጉሡ ሰዎች ወደ እግዚአብሔር ነብያት ሄደው የጌታን ፈቃድ ለይተው እንዲያውቁ ረዱቷቸዋል ፡፡ ኣት: - “ምን እንዳደርግ እንደሚፈልግ እግዚአብሔርን ጠይቅ” ( የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
“ስለተገኘው ቃል ”
እዚህ “ቃል” ህግጋትን ይወክላል ፡፡ ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ኬልቅያስ በገኘው መጽሐፉ ውስጥ ያሉ ሕግጋት” ( የረቂቅ ስሞችን እና ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
እንደ ቁጣ ያሉ ስሜቶች ብዙውን ጊዜ በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ እንደ ፈሳሽ ይናገራሉ ፡፡ ኣት: - “ የእግዚአብሔር ቁጣ በእኛ ላይ ታላቅ ነው፣ እንደ ውኃ ጠራርጎ ሊወስደን ይችል ነበር፡፡ በእኛ ላይ ታላቅ ነው ፣ እንደ ውሃ ሙሉ በሙሉ አጥቦ ሊወስደን ይችላል”ወይም“ እግዚአብሔር እኛን ይቀጣበት ቁጣው ታላቅ ነውና ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “በእርሱ ላይ የተጻፈው ሁሉ” ወይም “በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ያለው ሁሉ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
ይህ ሴሌምን ይመለከታል ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) በቤተመቅደስ ውስጥ ካህናት የሚለብሱትን ልብስ የሚጠብቅ ሰው ወይም 2) የንጉሡን ልብስ በአግባቡ የሚጠብቅ ፡፡
ይህ የኢየሩሳሌም ክፍል ነው። ምናልባት አዲስ ክፍል ሊሆን ይችላል። ኣት: “ሁለተኛው ክፍል” ( ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
“የሚከተለውን ውይይት ከእርሷ ጋር አደረጉ”
እዚህ ላይ “ሰው” የሚለው የሚያመለክተው ንጉሥ ኢዮስያስን ነው።
እዚህ ቃሉ ጥቅም ላይ የዋለው እንደ አነጋገር ዘይቤ ሆኖ ሲሆን የአድማጮቹን ትኩረት ቀጥሎ ወደ ተናገረው ለመሳብ አገልግሏል ፡፡ ኣት: - “አዳምጥ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
እግዚአብሔር አስከፊ ነገሮችን እንዲከሰት ስለማድረጉ ሲነገር ጥፋት ወደ አንድ ቦታ ሊያመጣው የሚችል ነገር እንደሆነ ተደርጎ ተገልጾአል ፡፡ ኣት: - “በቅርቡ በዚህ ቦታ እና በነዋሪዎቹ ላይ አስከፊ ነገሮች እንዲደርሱ አደርጋለሁ” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“በኢየሩሳሌም” ይህ የይሁዳን ምድር በሙሉ የምትወክለውን የኢየሩሳሌምን ከተማ ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “በይሁዳ ላይ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “የተጻፉን እርግማኖች ሁሉ” ወይም “እርግማኖችን ሁሉ ” (ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ ፡ይመልከቱ)
“አስቆጡኝ”
እንደ ቁጣ ያሉ ስሜቶች ብዙውን ጊዜ በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ እንደ ፈሳሽ ይናገራሉ ፡፡ አት: - “ስለዚህ በዚህ ስፍራ ላይ ቁጣዬ እንደ እሳት ነው ፣ ምንም ነገር አያቆመውም” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ቁጣዬን አወርዳለሁ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
እዚህ “እዚህ ቦታ” የሚያመለክተው እዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ነው ፡፡ ኣት: - “በእነዚህ ሰዎች ላይ” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“ስለ ሰማኸው መልእክት”
እዚህ “ልብ” የሰውን ውስጣዊ ማንነት ይወክላል ፡፡ የሚያዝን ልብ ገር ተብሏል ። ኣት: - “ስለተጸጸትክ” ወይም “ንስኃ ስለገባህ”( የባህሪ ስምን እና ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ከባድ ሀዘንን ወይም መከፋትን የሚያመለክቱ ምሳሌያዊ ድርጊቶች ነው። ( ምሳሌያዊ ድርጊትን ፡ይመልከቱ)
እርሱ ስለሚናገረው ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ እግዚአብሔር ስለ ራሱ በስሙ ይናገራል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ያወጀው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርኩት የህ ነው” ( አንደኛ ፣ ሁለተኛና ሦስተኛ መደብ ሰብዓዊን ፡ይመልከቱ)
ሁለቱም መግለጫዎች በመሠረቱ አንድ ዓይነት ናቸው ፡፡ ይሞታል የሚለውን በአክብሮት የሚገልጹ ናቸው ፡፡ ኣት: - “ስለሆነም እንድትሞት እና በሰላም እንድትቀበር እፈቅድልኃለው” ( ምስስልን እና ዘወርዋራን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ወደ መቃብርህ እሰበስብሃለሁ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ዐይን” ሙሉ ሰውን ይወክላል ፡፡ ደግሞም “አያዩም” የሚለው ሐረግ የሆነን ነገር አለመለማመድን ያሳያል ፡፡ ኣት: - “አይደርስብህም”( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን እና የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እግዚአብሔር አስከፊ ነገሮችን እንዲከሰቱ የሚያደርግ መሆኑ ጥፋት እግዚአብሔር ወደ አንድ ቦታ የሚያመጣ ቁስ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ ኣት: - “በዚህ ስፍራ ላይ አስከፊ ነገሮችን እንዲከሰቱ አደርጋለሁ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ አጠቃላይ ነው ፡፡ ኣት: - “ሌሎች ብዙ ሰዎች” ( ግነትን እና አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
ይህ በመካከላቸው ያሉትን ሁሉ የሚያካትት አገላለጽ ነው፡፡ ኣት: - “ከታላላቆች እስከ ታናናሾች ድረስ” (ሜሪዝምን ፡ይመልከቱ)
“ከዚያም ንጉሡ መስማት እንዲችሉ ጮክ ብሎ ያነባል”
ይህበገቢራዊቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። ኣት: - “ኬልቅያስ እንዳገኘው” ወይም “ያገኘውን”( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ንጉሡ በቤተ መቅደሱ የቆመበትን ቦታ ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “በቤተ መቅደሱ መግቢያ በር ሊቆም በተገባው ቦታ ቆመ” ( የሚጠበቅ እውቀትን ወይም ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
የአንድ ሰው አኗኗር የሚጓዝበት መንገድ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጾአል አንድን ሰው “እየተከተሉ መጓዝ” ያ ሰው የሚያደርገውን ነገር ለማድረግ መፈለግን ወይም ሌሎች እንዲያደርጉ የሚፈልገውን ነገር የሚያሳይ ነው ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔርን በመታዘዝ ኑሩ” ( ዘይቤያዊን ወይም የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት ሁሉም ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ፡፡ በአንድነት እግዚአብሔር በሕጉ ውስጥ ያዘዛቸውን ነገሮች ሁሉ ያጎላሉ ፡፡ ( ድግግሞሽን ፡ይመልከቱ)
የቃሉ ፈሊጥ “በፍጹም ልቡ” ማለት “ሙሉ በሙሉ” ማለት ሲሆን “በሙሉ ነፍሱ” ማለት ደግሞ “በሁለንተናው” ማለት ነው ፡፡ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ፡፡ ኣት: - “በሁለንተናው” ወይም “በሙሉ ኃይሉ” (ፈሊጥን እና ድግግሞሽን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። ኣት: - “ይህ መጽሐፍ እንደያዘ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “በኢየሩሳሌምና በቢንያም የሚኖሩ ሁሉ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “የቃል ኪዳኑን ውል ተቀበሉ” ወይም “ቃል ኪዳኑን ለመታዘዝ ቃል ገቡ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ )
ኢዮስያስ ሠራተኞቹን ይህን እንዲያደርጉ አዞ ነበር ፡፡ ኣት : - “ኢዮስያስ ሠራተኞቹን ሁሉ እንዲያስወግዱ አዘዘ” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ለእግዚአብሔር አጸያፊ የነበሩት ጣዖታት እነዚህ ናቸው ፡፡ ኣት: - “አስጸያፊዎቹ ጣዖታት” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
የኢዮስያስ ሕይወት በ “ቀኖቹ” ተወክሏል። ኣት: “በሕይወቱ ዘመን ሁሉ” ወይም “ኢዮስያስ በሕይወት እስካለ ድረስ” (ሁለን በአንድ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ኢዮስያስ ህዝቡ እግዚአብሔር አባቶቻቸው እንዲያከብሩት ያዘዘውን ፋሲካ እንዲያከብሩ ሕዝቡን አዘዘ ፡፡
የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ ፋሲካን ለማክበር ወደ ኢየሩሳሌም እንዲወጡ እግዚአብሔር ለሙሴ አዝዞት ነበር።
ይህ በዕብራይስጥ የቀን አቆጣጠር የመጀመሪያ ወር ነው። አሥራ አራተኛው ቀን በምዕራባዊ የቀን መቁጠሪያዎች የመጋቢት ወር መጀመሪያ ነው። ( የዕብራዊያንን ወራት እና ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ካህናቱን በየምድባቸው ማስቀመጡ ለካህናቱ ምን ዓይነት ሥራ መሥራት እንዳለባቸው ለመንገር ምሳሌ ነው ፡፡ አንባቢው ኢዮስያስ ለካህናቱ መመሪያ እንዲሰጥ ሰራተኞቹን ትእዛዝ እንደሰጠ አንባቢው መረዳት አለበት ፡፡ ኣት: - “ሰዎች ለካህናቱ የትኛውን ሥራ እንደሚሰሩ እንዲነግራቸው አደረገ (ዘይቤያዊን እና የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“አገልግሎት” የሚለው የረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል። አት: - “በያአገልግሎታቸው” ወይም “በጥሩ ሁኔታ ለማገልገል” (የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
ሰሎሞን ምናልባት ሌሎች ሰዎች ት ሥራውን እንዲሰሩ እንዳዘዘ አንባቢዎቹ ሊገነዘቡት ይገባል ፡፡ ኣት - “የእስራኤል ንጉሥ ሰሎሞን ህዝቡ እንዲሠሩ አዝዞ ነበር” (የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
“ስም” የሚለው ቃል እያንዳንዱን የዘር ሐረግ እያንዳንዱን ቤት እና እያንዳንዱን ምድብ የሚያመለክት የጋራ ስም ነው። ቋንቋህ “እንደ አባቶቻችሁ ቤቶች ስሞችና እንደ ክፍሎቻችሁ ሁሉ” ማለት ያስፈልገው ይሆናል ፡፡
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች የሚወክል ስም ነው ፡፡ ኣት: - “የአባትህ ዘሮች ቤተሰቦች” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ህዝቡ ካህናትንና ሌዋውያንን የተከፋፈሉባቸው ቡድኖች
“ዳዊትና ልጁ ሰሎሞን የጻፏቸው መመሪያዎች”
“በቤተ መቅደሱ ውስጥ ቦታችሁን ጠብቁ”
ይህ ህዝቡ እያንዳንዱን ሌዋዊ የሾመበትን የሥራ ቡድንን ይመለከታል ፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና መዋዕል 35 ፡ 4 እንዴት እንደተረጉሙት ይመልከቱ ፡፡
ይህ በሌዋውያን መካከል ያሉትን የተለያዩ ነገዶች ይመለከታል ፡፡ ለእያንዳንዱ ነገድ ወይም ቅድመ አያት ቤት በተሰየመው ዓይነት ሥራ መሠረት ሌዋውያን ለተለያዩ የሥራ ቡድኖች የተመደቡ ይመስላል ፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና 35፡4 እንዴት እንደተረጎምከ ተመልከት ፡፡
ይህ ምናልባት ካህናቱና ሌዋውያኑ በቤተመቅደሱ ውስጥ ከመሥራታቸው በፊት ራሳቸውን የሚያጥቡትን ሊያመለክት ይችላል።
እዚህ “እጅ” የሚለው ቃል ራሱ ሙሴን ያመለክታል። ትዕዛዙን ለመስጠት እግዚአብሔር እንደ ወኪሉ ሙሴን ተጠቅሟል ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። ኣት: - “እግዚአብሔር በሙሴ በኩል ለሕዝቡ የሰጣቸውን ትእዛዛት ሁሉ ለመታዘዝ” ወይም “እግዚአብሔር ሙሴን ለሕዝቡ እንዲናገር ያዘዘውን ሁሉ ለመፈጸም” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን እና ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ )
ቁጥሮችን እና የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ
“30,000 በጎች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
የፍየል ግልገሎች
“3,000 ወይፈኖች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
“እነዚህ ሁሉ የበግ እና የፍየል ግልገሎች ፣ እና በሬዎች የሰጣቸው እርሱ ነበር”
“ሁለት ሺህ ስድስት መቶ በጎችና ፍየሎች” ( ቁጥሮችን፡ይመልከቱ)
“300 በሬዎች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
“5,000 ፍየሎችና በጎች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
“500 በሬዎች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። ኣት: - “ፋሲካውን ለማከናወን የሚያስፈልጉትን ነገሮች ሁሉ አዘጋጁ” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ሕዝቡ ካህናቱንና ሌዋውያኑን የከፋፈሉባቸው ቡድኖች ነበሩ። ይህንን በ 2 ኛ ዜና 35 ፡ 4 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡
እዚህ “እጅ” የሚለው ቃል ሌዋውያንን ያመለክታል። ኣት: - “ሌዋውያኑ የሰጧቸው ደም” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚወክል ስም ነው ፡፡ ኣት: - “የአባቶቻቸው ዘሮች ቤተሰቦች” ( የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)
“እነርሱ” እና “ራሳቸው” የሚሉት ምሳሌዎች በሙሉ ሌዋውያንን ያመለክታሉ (2ኛ ዜና መዋዕል 35:10)፡፡
“የፋሲካውን የበግ ግልገል በእሳት አበሰሉት”
“የተለያየ መጠን ባለው ዕቃዎች ውስጥ በውኃ አበሰሏቸው”
“ የሚበሉትንም የተቀደሰውን ቁርባን ለራሳቸውና ለካህናቱ አዘጋጁ”
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - እንደ “ዳዊት ፣ አሳፍ ፣ ኤማን እና የንጉሡ ባለ ራእዩ ኤዶታም እንደመራቸው” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞች አተረጓጎምን፡ይመልከቱ)
ይህ በፋሲካ በዓል ዝግጅት ፣ ከቅዱሳኑ እና ከእግዚአብሔር አምልኮ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ሁሉ ይመለከታል ፡፡ “አገልግሎት” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊገለጽ ይችላል እና ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል ኣት: - “እግዚአብሔርን ለማገልገል መከናወን የነበረበትን ነገር ሁሉ አከናወኑ” ( የረቂቅ ስሞችን እና ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “ፋሲካውን አደረጉ” ወይም “ፋሲካውን አከበሩ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ በዓሉን ማክበርን ያመለክታል ፡፡ኣት - “ከዚያም ያቂጣ በዓልን ጠበቁ” ወይም “ከዚያ በኋላ ያቂጣ በዓልን አከበሩ” ( የቃላት ግድፈትን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ኣት: - “በእስራኤል ውስጥ እንዲህ ያለ የፋሲካ በዓል አከባበር ኖሮ አያውቅም” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ያልተከፈለቺውን እስራኤልን ይመለከታል፣ ይህ የሰሜናዊው መንግሥት እና የደቡባዊው መንግሥት ተበብሎ ከመከፋፈሉ በፊት የነበረውን እስራኤል ያመለክታል ፡፡
“ከጊዜው”
እዚህ“እስራኤል” የሚያመለክተው የሚያመለክተው የሰሜናዊውን የእስራኤልን መንግሥት ነው ፡፡
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ይህን ፋሲካ አከበሩ” ( ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ ፡ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: “ጠደረገ” ወይም “ተከበረ” ( ፈሊጥ፡ይመልከቱ)
“18ኛው ዓመት” ( ሕገኛ ቁጥሮች ፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት በቤተ መቅደሱ ውስጥ የነበረውን አምልኮ በማደስ እንደ እግዚአብሔር ኃሳብ እንዲሆን አድርጎታል ፡፡ ኣት: “የቤተመቅደሱን አምልኮ ወደ ተገቢው መንገድ መልሶታል” (የሚጠበቁ እውቀቶችን ወይም ያልተገለጹ መረጃዎችን ፡ይመልከቱ)
ይህ የግብፅ ንጉሥ ስም ነው ፡፡ እዚህ ንጉሡ ራሱን እና ሠራዊቱን ይወክላል ፡፡ ኣት: “የግብፅ ንጉሥ ኒካዑ ከሠራዊቱ ጋር ወጣ” ( የስሞች አተረጓጎምን እና ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱሰን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው ፡፡ እዚህ ከተማዋ የሚኖሩትን ሰዎች ትወክላለች ፡፡ ኣት: - “በከርከሚሽ ሰዎች ላይ” ( የስሞችን አተረጓጎም እና የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ሁለቱም ኢዮስያስ እና ኒካዑ ራሳቸውን እና የጀባቸውን ሠራዊቶቻቸውን ይወክላሉ ፡፡ ኣት: “ኢዮስያስና ሠራዊቱ ኒካዑ እና በሠራዊቱን ሊዋጉ ሄዱ” ( ሁሉን በአንዱ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ኒካዑ ይህን አወያይ መጠይቅ ተጠቅሞ ለኢዮስያስ ከእሱ ጋር ግጭት እንደሌለው እና ኢዮስያስም እርሱን ማጥቃት እንደሌለበት ይነግረዋል፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊጻፍ ይችላል ፡፡ኣት፡ “የይሁዳ ንጉሥ ሆይ ፣ እኔን ለማጥቃት ምክንያት የለህም።” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)
እዚህ ንጉሡ ኢዮስያስ መንግሥቱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የንተን መንግሥት እየተዋጋሁ አይደለም” ( ሁሉን በአንዱ መወከልን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ቤት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የባቢሎንን ቤት ሲሆን “ቤት” ማለት መንግስቱን የሚወክል ነው ፡፡ መንግሥቱ የሚለው የባቢሎናውያንን ሰራዊት የሚያወሳ ዐውደ-ጽሑፍ ነው ፡፡ ኣት: - “ከባቢሎን ቤት ጋር ” (የባህሪ ስም እና ሁሉን በአንዱ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ሌሎቹ ወታደሮች እንዳያስተውሉት ኢዮስያስ ሌላ ሰው መስሎ ራሱን ገለጠ ፡፡
“እርሱ” የሚለው ቃል ራሱን እና ሰራዊቱን የሚወክለውን ኒካዑን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “ከግብጽ የጦር ሠራዊት ጋር ሊዋጋ” ( ሁሉን በአንዱ መወከልን ፡ይመልከቱ)
እዚህ የእግዚአብሔርን ንግግር አፅንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር በ “አፉ” ተወክሏል ፡፡ ኣት: “ከእግዚአብሔር የመጣውን” ወይም “እግዚአብሔር የተናገረውን” ( ሁሉን በአንዱ መወከልን ፡ይመልከቱ)
“እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢዮስያስን እና ሠራዊቱን ነው ፡፡ ኣት: - “እርሱና ሠራዊቱ ሄዱ” (ሁሉን በአንዱ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
“ይሁዳ” እና “ኢየሩሳሌም” በዚያ የሚኖሩትን የሚያመለክቱ ናቸው ፡፡ ኣት: - “የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሰዎች ሁሉ” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ማለት ጸሐፊው የጻፈበትን ቀን ነው ፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 5 9 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች-1) “እነርሱ ያሉት እዚህ ነው፡ እነርሱ” ወይም 2) “እነርሱ አሁንም አሉ ፣ እነርሱ” ፡፡
ይህ የጥንት የቀብር መዝሙሮች ጥቅል ነው ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ያከናወናቸውን መልካም ሥራዎች” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: “ቃላቶቹ”( ገቢራዊን ወይም ተቢሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሰዎችም ስለ ሥራዎቹ ሁሉ… በመጽሐፉ ላይ ጻፉ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ከንግሥና ጀምሮ እስከ ሕይወቱ መጨረሻ ድረስ ያከናወናቸውን ታላላቅ ነገሮችን ሁሉ ነው ፡፡ ኣት: - “ያደረገው ነገር ሁሉ” ወይም “ከንግሥናው መጀመሪያ አንስቶ እስከሞተበት ጊዜ ድረስ ያከናወናቸውን ነገሮች ሁሉ” ( ሜሪዝምን፡ይመልከቱ)
ይህ የማይገኝ መጽሐፍ ነው።
ይህ የወንድ ስም ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)
“በእርሱ ቦታ” የሚለው ሐረግ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው ፣ትርጉሙ “በእርሱ ፋንታ” ማለት ነው።
“ዕድሜው 23 ዓመት… 3 ወር” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
የሚለው አገላለጽ “በኢየሩሳሌም አስወግዶታል” ማለት በኢየሩሳሌም ላይ ንጉሥ እንዳይሆን አደረገው ማለት ነው። ኣት: - “የግብፅ ንጉሥ በኢየሩሳሌም ንጉሥ እንዳይሆን አግዶታል” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “መሬት” የሚለው ቃል በዚያ የሚኖሩትን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “የአገሩን ሰዎች ዕዳ ጣለባቸው” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህንን ወደ ዘመናዊ ልኬት ሊለውጡት ይችላሉ። አንድ መክሊት 33 ኪሎ ግራም ያህል ነበር። ኣት: - “ሠላሳ ሦስት መቶ ኪሎ ግራም ብር ፣ ሠላሳ ሦስት ኪሎግራም ወርቅ” ወይም “3,300 ኪሎ ግራም ብር እና 33 ኪሎ ግራም ወርቅ” ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ ገንዘብን እና ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተርጓጎም ፡ይመልከቱ)
“25 ዓመት… የ 11 ዓመት ልጅ” (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “እይታ” የሚለው ቃል ፍርድን ያመለክታል ፡፡ እግዚአብሔር የኢዮአቄምን ድርጊት አየ ፣ አልተቀበለውም። ኣት: - “እግዚአብሔር እንደሆነ የወሰነው” ወይም “እግዚአብሔር እንደ ክፉ አድርጎ የሚቆጠረው” ( የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
“እርሱ” የሚለው ቃል ኢዮአክስም ያመለክታል ፡፡ ኢዮአክስም ኢየሩሳሌምን ወይንም የይሁዳን ህዝብ ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ኢየሩሳሌምን አጠቃ” ወይም “ ይሁዳን አጠቃ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ናቡከደነ ፆር ንጉሥ ስለነበረ ወታደሮቹ ይህን እንዲፈጽሙ አድርጎ ይሆናል። ኣት: - “ናቡከደነፆር ወታደሮቹን ተሸክመው እንዲወስዱ አደረገ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ቤት” የሚለው ቃል ቤተመቅደሱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር መቅደስ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
ይህ ብዙውን ጊዜ እግዚአብሔር የሚጠላውን የሐሰት አማልክትን ማምለክን ያመለክታል ፡፡
ይህ ፈሊጥ የሚያመለክተው ሰዎች ጥፋተኛ ብለው እርሱን ሊከሱት ስለሚችሉት ድርጊቶቹ ነው ፡፡ ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሰዎች በእርሱ ላይ ያገኙትን” ወይም “በሰዎች ሊያስከስሰው የሚችል ድርጊት” (ፈሊጥን እና ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
“ማንም ሰው በመጽሐፉ ውስጥ ... እስራኤልን ማየትና እዚያ እንደተጻፈ ማየት ይችላል” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኣት: “አንድ ሰው በመጽሐፉ ውስጥ ጻፋቸው” ወይም “ስለ እነርሱ በመጽሐፉ ውስጥ ማግኘት ትችላለህ” ( ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊ፡ይመልከቱ)
ይህ የማይገኝ መጽሐፍ ነው። በ 2 ኛ ዜና 35፡ 27 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡
“በእርሱ ቦታ” የሚለው ሐረግ ስእላዊ አገላለጽ ሲሆን “በእርሱ ፋንታ” የሚል ትርጉም አለው ፡፡ “በኢዮአቄም ፋንታ ነገሠ” ( ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
“ዕድሜው 8 ዓመት… 3 ወር እና 10 ቀን” (ቁጥሮችን፡ይመልከቱ)
እዚህ “እይታ”የሚለው ፍርድን ይወክላል ፡፡ እግዚአብሔር የዮአኪን ድርጊት አይቷል እናም አልተቀበለውም ፡፡ ኣት:- “እግዚአብሔር ክፋ እንደሆነ የወሰነው” ወይም “እግዚአብሔር ክፉ እንደሆነ የቆጠረው” (ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)
ዮአኪንን ወደ ባቢሎን አመጣ ”
እዚህ “ቤት” የሚለው ቤተመቅደሱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ” ( የባህሪ ስምን፡ይመልከቱ)
“ዮአኪንን ዘመድ”
“ዕድሜው 21 ዓመት… 11 ዓመት” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ፊት” የሚለው ፍርድን ያመለክታል ፡፡ እግዚአብሔር የሴዴቅያስን ሥራ አየ ፤ አልተቀበለውምም። ኣት: “አምላኩ እግዚአብሔር ክፉ እንደ ሆነ የወሰነው ወይም “አምላኩ እግዚአብሔር ክፉ እንደሆነ የቆጠረው” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “አፍ” የሚለው ቃል እግዚአብሔር የተናገረውን ቃል ይወክላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ለእርሱ የተናገረውን ቃል የተናገረው ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“አንገቱን አደነደነ” እና “ልቡን አደነደነ” የሚሉት ኃረጎች ሁለቱም እምቢተኝነትን የሚወክሉ ንግግሮች ናቸው ፡፡ ሴዴቅያስ እግዚአብሔርን ለማምለክ ፈቃደኛ አለመሆኑ ወደ እግዚአብሔር ዘወር ለማለት እንቢ ማለት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል ፡፡ ኣት: - “ሴዴቅያስ እግዚአብሔርን ለማምለክ እምቢ አለ” ( ድግግሞሽን እና ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
“ልምምዶች መከተል” የሚለው ፈሊጥ እነዚህን ነገሮች ማድረግ ማለት ነው። ኣት: - “አሕዛብ ያደረጉትን አስጸያፊ ተግባር አደረጉ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ ሌሎች አማልክትን ማምለክን ያመለክታል ፡፡
ለእግዚአብሔር አገልግሎት ጥቅም ላይ የማይውል ቦታ ቆሻሻ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጾአል ፡፡ “ቤት” የሚለው ቃል ቤተመቅደሱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አረከሱ” ( ዘይቤያዊን እና የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
"ብዙ ጊዜ"
ይህ ቤተመቅደሱን ያመለክታል ፡፡
እዚህ “ተነሳ” የሚለው ቃል የድርጊትን መጀመር ያመለክታል ፡፡ እግዚአብሔር ሕዝቡን በቁጣው መቅጣቱ ቁጣው በእነርሱ ላይ እርምጃ እንደሚወስድ ሰው ሆኖ ተቆጥረዋል። ኣት: - “እግዚአብሔር በቁጣው ሕዝቡን መቅጣት ጀመረ” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ሲሆን የተከሰተውን ለመከላከል ማንም ምንም ነገር ማድረግ አይችልም ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “እርሱን ማስቀረት የሚቻልበት ምንም መንገድ አልነበረም” (ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
“በእነሱ ላይ አመጣባቸው”የሚለው ፈሊጥ ማለት ከሠራዊቱ ጋር ጥቃት እንዲሰነዝር ማድረግ ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር የከለዳውያንን ንጉሥ ጥቃት እንዲፈጽምባቸው አመጣባቸው እርሱም” (ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
ምናልባት ንጉሡ ወጣቶቹን በግል አልገደላቸውም ይሆናል፡፡ ይልቁንም ሠራዊቱ ገድሏቸዋል ፡፡ ኣት: - “ሠራዊቱ ወጣቶቻቸውን በሰይፍ ገድለዋቸዋል” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “እጅ” እነርሱን ለማሸነፍ የሚያስችል የኃይል መገለጫ ነው ፡፡ ኣት: - “የከለዳውያን ሠራዊት ድል እንዲያደርግ እግዚአብሔር ፈቅዷል” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል ቤተመቅደሱን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ… የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“እነርሱ” የሚያመለክተው የባቢሎናውያንን ወታደሮች ነው።
እዚህ “ንጉሡ” የሚለው ሥራውን እንዲሠሩ ያዘዛቸውን ይርሱን ወታደሮቹ ያመለክታል ፡፡ “ተወስዷል ” የሚለው ፈሊጥ ሲሆን እነርሱን በኃይል ወደ ባቢሎን ማምጣት ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “ንጉሡ ሠራዊቱን በኃይል ወደ ባቢሎን ወሰደው” ( የባህሪ ስምን እና ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)
“የፋርስ መንግሥት ወደ ሥልጣን እስኪመጣ ድረስ”
እዚህ “ቃል” የሚለው ስም “ተናገር” ከሚለው ግስ ጋር መተርጎም ይችላል ፡፡ “አፍ” የሚለው ቃል ኤርሚያስን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር በኤርምያስ በኩል የተናገረው” ወይም “ኤርምያስ የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከል ፡ይመልከቱ)
ሰዎቹ በየሰባት ዓመቱ መሬቱን ባለማረስ የሰንበትን ሕግ መታዘዝ ነበረባቸው። ይህ ሐረግ ስለዚህ ሲናገር ምድርን እንደሰው የሰንበትን ሕግ የምትታዘዝ እና የምታርፍ አስመስሏታል ፡፡ ኣት: - “ምድሪቱ በሰንበት ሕግ እስክታርፍ ድረስ” ወይም “በሰንበት ሕግ በተደነገገው መሠረት ምድሪቱን ማንም ገና እስከማያርስ ድረስ” ( የባህሪ ስም: ተስብኦትን ፡ይመልከቱ)
“እርሷ” የሚለው ቃል መሬትን ያመለክታል ፡፡ ምድሪቱ ሰንበትን የምታከብር ሰው እንደ ሆነች ተደርጋ ተገልጻለች ፡፡ ኣት: - “ምድሪቱ እስከተፈታች ድረስ የሰንበት ሕግ መስፈርቶች ተፈጽመዋል ማለት ነው ” ( የባህሪ ስምን: ተስብኦትን ፡ይመልከቱ)
ምድሪቱ ባድማ ሆና ለ 70 ዓመት ቆየች ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
ይህ የንጉሥ ቂሮስ የአገዛዝ ዘመን መጀመሪያን ያመለክታል ፡፡ ( ሕገኛ ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ቃል” የሚለው ስም “ተናገር” ከሚለው ግስ ጋር መተርጎም ይችላል ፡፡ “አፍ” የሚለው ቃል ኤርሚያስን ይወክላል ፡፡ ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔርም በኤርምያስ የተናገረው ነገር እንዲፈጸም” ወይም “ኤርምያስ የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል ይፈጸም ዘንድ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወክልን እና ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
መንፈስን ማነሳሳት አንድን ሰው እርምጃ መውሰድ እንዲፈልግ ማድረግ ነው። ኣት: - “እግዚአብሔር የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ እርምጃ ለውሰድ እንዲፈልግ አደረገው” ( አንዱን በሁሉ ወይም ሁሉን በአንዱ መወከልን ፡ይመልከቱ)
ቂሮስ የማይገዛባቸው መንግስታት ስለነበሩ ይህ ግነት ነው ፡፡ ( ግነትን እና አጠቃላይን ፡ይመልከቱ)
እዚህ “ቤት” የሚለው ቃል ቤተ መቅደስን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ለእርሱ ቤተ መቅደስ ለመሥራት” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
“የእግዚአብሔር ሕዝብ”
“ያ ሰው ወደ ይሁዳ ምድር ይሂድ”
ይህ የሚያሳየው የቂሮስን የመጀመሪያ የንግሥ ዓመት ነው፡፡
እዚህ ላይ ‹‹አፍ›› የሚለው የተነገረውን ለማለት ነው፡፡ ‹‹ ኤርምያስ እግዚአብሔር ያደርገዋል ብሎ የተነበየውን እግዚአብሔር አደረገው፡፡››
ይህ እግዚአብሔር በብሉይ ኪዳን ለሕዝቡ ራሱን የገለጠበት የእግዚአብሔር ስም ነው፡፡ ይህንን ስለመተርጎም በትራንስሌሽን ወርድ ፔጅ ላይ የተጻፈውን ተመልከት፡፡
እዚህ ላይ ቂሮስ የተገለጸው በመንፈሱ ነው፡፡ ይህም የሚናገረው እግዚአብሔር ቂሮስን መንፈሱን ‹‹በማስነሣት›› ፈቃዱን እንዲያደርግ መፈለጉን ነው፡፡ ‹‹እግዚአብሔር --- ቂሮስ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለማድረግ እንዲወድ አደረገው››
አዋጁ የሚነገረውን መልእክት ምንነት የሚወክል ሲሆን ፣ በግዛቱ ሁሉ ላይ የሚለው ደግሞ በሚገዛው ምድር ላይ የሚኖሩትን ሰዎች ሁሉ ይወክላል፡፡ ‹‹ ቂሮስ በመንግሥቱ ሁሉ ላይ አዋጅ አስነገረ፡፡››
ይህ በአድራጊ ግስነት ሊተረጎም ይችላል፡፡ ቂሮስ ያወጀውን አዋጅ በሚገዛው ግዛት ሁሉ ላ ሰዎች እንዲደርስ ሌሎች ሰዎች እንደረዱት ተደርጎ ቢተረጎም የተሻለ ነው፡፡ ‹‹ቂሮስ የጻፈውን መልእክተኞቹ ሲያነቡ ሕዝቡ ሰሙአቸው››
እዚህ ላይ ‹‹ሁሉ›› የሚለው ቃል የተጋነነ ነው፤ ቂሮስ የማይገዛቸውን ግዛቶች ሁሉ ያጠቃለለ ይመስላል፡፡
ይህ ቤት ሕዝቡ እግዚአብሔርን የሚያመልኩበት ቤት እንደሆነ ግልፅ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ‹‹ በይሁዳ --- ሕዝቡ እግዚአብሔርን የሚያመልኩበት ቤት ››
የእግዚአብሔር ሕዝብ
ባሉበት ለመቅረት የመረጡት እስራኤላውያን ወደ ኢየሩሳሌም ለመሄድ የመረጡትን በገንዘብና በቁሳቁስ ይርዱአቸው፡፡
ቀደም ባለው ቁጥር እንደተጠቀሰው እግዚአብሔር ያነሣሣቸው ሰዎችን ሥራ ያመለክታል፡፡
ያነሣሣው የሚለው ቃል አንድን ሰው የሥራው ተሳታፊ እንዲሆን ማድረግን ያመለክታል፡፡ ዕዝራ 1፡1 እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡ ‹‹እግዚአብሔር እንዲሄድ ያደረገው እያንዳንዱ››
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው
ዕቃዎቹን በአንድ ሰው እጅ አስቀመጡአቸው የሚለው አባባል ያ ሰው በእጁ የገባውን ዕቃ እንደወደደው ለማድረግ ይፈቀድለታል ማለት ነው፡፡ ‹‹ሚትሪዳጡን በንብረቶቹ ላይ ኃላፊ አደረገው›› ወይም ‹‹ ሚትሪዳጡን በዕቃዎቹ ላይ ኀላፊነት ሰጠው..
በገንዘብ ላይ የተሾመ ባለሥልጣን
እነዚህ ቁጥር የተሰጣቸው የዕቃዎች ዝርዝር ናቸው፡፡
‹‹30 --- 1,000 --- 29 --- አራት መቶ አሥር››
ለእግር መታጠቢያ የሚያገለግሉ ውኃ የሚይዙ ዕቃዎች
‹‹ አምስት ሺህ አራት መቶ --- ጠቅላ፡፡›› እነዚህ ከባቢሎን ወደ ኢየሩሳሌም የተመለሱ፣ ከዚህ በላይ በተናጠል የተዘረዘሩ ጠቅላላ ዕቃዎች ቁጥር ነው
ይህ ክፍል ከስደት የተመለሱትን ሰዎች ስም ዝርዝር በመግለጽ ይጀምራል፡፡
ይህ ወደ ኢየሩሳሌም መጓዛቸውን የሚያመለክት ነው፡፡ ‹‹ተመለሱ›› ወይም ‹‹ተመልሰው መጡ››
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
ይህ የሚያሳየው የሰዎቹን የስም ዝርዝር ነው 2፡3-35
ይህ ከምርኮ የተመለሱትን ሰዎች ቀጣይ የስም ዝርዝር እና እያንዳንዱን ቡድን ከነቁጥራቸው የሚያቀርብመረጃ ነው፡፡
ይህ ከምርኮ የተመለሱትን ሰዎች ቀጣይ የስም ዝርዝር እና እያንዳንዱን ቡድን ከነቁጥራቸው የሚያቀርብመረጃ ነው፡፡
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
ይህ ከምርኮ የተመለሱትን ሰዎች ቀጣይ የስም ዝርዝር እና እያንዳንዱን ቡድን ከነቁጥራቸው የሚያቀርብመረጃ ነው፡፡
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
ይህ የሰው ስም ነው፡፡ ዕዝራ 2፡02ን እንደተ እንደተረጎምከው ተመልከት
ይህ ከምርኮ የተመለሱትን ሰዎች ቀጣይ የስም ዝርዝር እና እያንዳንዱን ቡድን ከነቁጥራቸው የሚያቀርብ መረጃ ነው፡፡
እነዚሀ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
‹‹98››
ይህ ከምርኮ የተመለሱትን ሰዎች ቀጣይ የስም ዝርዝር እና እያንዳንዱን ቡድን ከነቁጥራቸው የሚያቀርብ መረጃ ነው፡፡ ከምዕራፍ 2፡21 ጀምሮ የተጠቀሱት ከመጀመሪያው ከመጡበት ስፍራ ጋር የተዘረዘሩ ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
‹‹95 --- 56››
ዘሮቻቸው በይሁዳ ከተሞች ይኖሩ የነበሩት ሰዎች ስም ዝርዝር እና ቁጥራቸው ከዚህ ይጀምራል፡፡
ይህ በይሁዳ ያለ ከተማ ስም ነው፡፡
ይህ ከምርኮ የተመለሱትን ሰዎች ዘሮቻቸው ይኖሩበት ከነበረው ስፍራ ጋር የተጠቀሱ የእያንዳንዱ ቡድን ስም ዝርዝር ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡
‹‹42››
ይህ ከምርኮ የተመለሱትን ሰዎች ዘሮቻቸው ይኖሩበት ከነበረው ስፍራ ጋር የተጠቀሱ የእያንዳንዱ ቡድን ስም ዝርዝር ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡
‹‹52››
ይህ ከምርኮ የተመለሱትን ሰዎች ዘሮቻቸው ይኖሩበት ከነበረው ስፍራ ጋር የተጠቀሱ የእያንዳንዱ ቡድን ስም ዝርዝር ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡
ይህ ከምርኮ የተመለሱትን ሰዎች ዘሮቻቸው ይኖሩበት ከነበረው ስፍራ ጋር የተጠቀሱ የእያንዳንዱ ቡድን ስም ዝርዝር ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡
ይህ ከምርኮ የተመለሱትን ካህናት ዘሮቻቸው ይኖሩበት ከነበረው ስፍራ ጋር የተጠቀሱ የእያንዳንዱ ቡድን ስም ዝርዝር ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡
ይህ የሰው ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡06 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
በዕዝራ 2፡32 የተጠቀሰው ‹‹ካሪም›› የቦታ ስም ነው፣ ነገር ግን እዚህ የተጠቀሰው ‹‹ካሪም ›› የሰው ስም ነው፡፡
ይህ ከምርኮ የተመለሱትን ሌዋውያን ዘሮቻቸው ይኖሩበት ከነበረው ስፍራ ጋር የተጠቀሱ የእያንዳንዱ ቡድን ስም ዝርዝር ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡
‹‹74››
እነዚህ በቤተ መቅደሱ በሮች ለመግባት ኃላፊነት የተሰጣቸው ናቸው፡፡
ይህ የሰው ስም ነው፡፡ ይህን ስም በዕዝራ 2፡16 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ ክፍል ዘሮቻቸው ከምርኮ የተመለሱትን የሌዋውያን ስም ዝርዝር በቀጣይነት የያዘ ነው፡፡
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
ይህን በዕዝራ 2፡42 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ ክፍል ዘሮቻቸው ከምርኮ የተመለሱትን የሌዋውያን ስም ዝርዝር በቀጣይነት የያዘ ነው፡፡ እነዚህ ሁሉ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡
ይህ ክፍል ዘሮቻቸው ከምርኮ የተመለሱትን የሌዋውያን ስም ዝርዝር በቀጣይነት የያዘ ነው፡፡ እነዚህ ሁሉ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡
ይህ ክፍል ዘሮቻቸው ከምርኮ የተመለሱትን የሌዋውያን ስም ዝርዝር በቀጣይነት የያዘ ነው፡፡
‹‹ ሦስት መቶ ዘጠና-ሁለት ጠቅላላ ዝርያዎች፡፡›› ይህ በዚህ ቡድን ከምርኮ የተመለሱትን ሰዎች ቁጥር ነው፡፡
ይህ ከልዩ ልዩ የባቢሎን ከተማዎች ወደ ኢየሩሳሌም የተመለሱ ነገር ግን ዝርያቸውን ማረጋገጥ ያልቻሉ ሰዎች ዝርዝር ነው፡፡
እነዚህ በባቢሎን የነበሩ አሁን ግን የማይገኙ ከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
‹‹ስድስት መቶ ሃምሳ-ሁለት ዝርያዎች››
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡
ዘገባው ዘሮቻቸው እነማን እንደነበሩ የሚናገር ነው
‹‹በካህናቱ የስም ዝርዝር ውስጥ ስማቸውን ሊያገኙ አልቻሉ››
ይህ እንደ ተግባራዊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹ ክህነት ›› የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ‹‹ እንደ ካህን መሥራት›› በሚል ግስ ሊተረጎም ይቻላል፡፡ ‹‹ ሌሎቹ ካህናት እንደረከሱ ስለቆጠሩአቸው እንደ ካህናት እንዲሠሩ አልፈቀዱላቸውም››
ለክህነት ብቁ ያልሆነ
ካህናት እግዚአብሔር እንዲያደርጉ የሚፈቅደውን ለመለየት የሚጠቀሙበት ሁለት ትናንሽ ኩብ የሚመስሉ ነገሮቸ ናቸው
ይህ ማለት ከምርኮ ወደ ይሁዳ የተመለሱት ጠቅላላ ቡድን ማለት ነው፡፡
‹‹አርባ-ሁለት ሺህ ሦስት መቶ ስድሳ››
‹‹ የእነርሱ ሴት ሠራተኞቻቸው››
‹‹እነዚህ ሰባት ሺህ ሦስት መቶ ሰላሳ-ሰባት ነበሩ››
‹‹200››
እነዚህ የእንስሳቱ ዝርዝር ከአይነታቸው ቁጥር ጋር እንዲሁም አብረዋቸው ከስደት ከተመለሱት ሰዎች ጋር የቀረበ ነው፡፡
‹‹ 61,000 … 5,000 … 100”
‹‹ ዳሪክ ›› በፋርስ ግዛት ውስጥ ጥቅም ላይ ይውል የነበረ ትንሽ የወርቅ ሳንቲም ነው፡፡
ምናን የአንድ ነገር መስፈሪያ ወይን መመዘኛ ነው፡፡ አንድ ምናን 550 ግራም ይሆናል፡፡ ምናን በተለምዶ ብርን ለመለካት ጥቅም ላይ የሚውል ነበር፡፡
የውስጥ አልባሳት
እያንዳንዱ በይሁዳ ወዳለው ወደየቤቱ ተመለሰ፡፡ እንዳንዱ በየሩሳሌም መኖሪያውን አላደረገም፡፡
በዕብራውያን የዘመን አቆጣጠር ይህ ሰባተኛው ወር ነው፡፡ ይህ የደረቁ ወቅት መጠናቀቂያ እና የዝናቡ ወቅት መጀመሪያ ነው፡፡ ይህ በምራባውያን የዘመን አቆጣጠር የመስከረም ወር መጨረሻ እና የጥቅምት ወር መጀመሪያ ነው፡፡
አንድ ሰው በአንድ ቦታ ብቸ ሲሆን አንድ አላማ ብቻ አለው፡፡ ‹‹ ለአንድ ዓላማ››
ይህ የአንድ ሰው ስም ነው፡፡ ይህን ስም በዕዝራ 2፡36 እንደተተረጎመው ይሁን፡፡
ይህ የአንድ ሰው ስም ነው፡፡
ተነሡ የሚለው ሥራን ለመጀመር መነሣትን የሚያመለክት ነው፡፡ ‹‹ሊሠሩ ጀመሩ››
ይህ እንደ ተግባራዊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ እግዚአብሔር ያዘዘውን በመጥቀስ የበለጠ ግልፅ ማድረግ ትችላለህ፡፡ ‹‹እግዚአብሔር በሙሴ ሕግ እንዲሠሩ እንዳዘዛቸው››
‹‹ መሰዊያውን በመቆሚያው ላይ ከፍ አደረጉት›› ወይም ‹‹ መሰዊያውን በመቆሚያው ሥፍራ አስቀመጡት››
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ‹‹በጣም ፈርተው ነበር››
አይሁድ የፈሩበትን ምክንያት ግልፅ ለማድረግ ስለ ሰዎቹ የተነገረውን መግለጽ ያስፈልግህ ይሆናል፡፡ ‹‹ የምድሪቱ ሰዎች ሊያጠቁአቸው እንደሚፈልጉ ስላሰቡ››
ሰዎቹ ማድረግ ከሚገባቸው ነገሮች አንዱ የሚቃጠል መሥዋዕት ማቅርብ ነበር፡፡ ይህ ቤተ መቅደሱ ከመሠራቱ አስቀድሞ ነበር፡፡
በዕብራውያን ዘመን አቆጣጠር በሰባተኛው ወር ይህ የዳስ በዓል ለስምንት ቀናት ይከበራል፡፡ በዘፀአት ጊዜ እስራኤላውያን በዳስ ይኖሩ የነበረበትን ወቅት የሚያስታውስ በዓል ነው፡፡
ይህ በዕብራውያን የዘመን መቁጠሪያ ሰባተኛው ወር ነው፡፡ የመጀመሪያው ቀን በምዕራባውያን ዘመን አቆጣጠር የመስከረም ወር አጋማሽ ላይ ይውላል፡፡
አይሁድ ቤተ መቅደሱ ከመመሥረቱ አስቀድሞ የአምልኮ ሥርዓቱን ጀምረው ነበር፡፡ ‹‹ቤተ መቅደሱ ገና አልተመሠረተም››
ከቂሮስ የተሰጣቸው ደብዳቤ አይሁድ የሚያስፈልጋቸውን ዕቃ እንዲገዙና ቤተ መቅደሱን መገንባት እንዲችሉ ፈቃድ የሚጣቸው ነው፡፡
ይህ በዕብራውያን ዘመን መቁጠሪያ ሁለተኛው ወር ነው፡፡ ይህ ሰዎች ሰብላቸውን የሚሰበስቡበት ሞቃታማ ወቅት ነው፡፡ ይህም በምዕራባውያን ዘመን አቆጣጠር የሚያዝያ ወር መጨረሻው ጊዜ እና የግንቦት ወር የመጀመሪያው ክፍል ነው፡፡
ይህ ከተመለሱበት ዓመት ቀጥሎ ያለው ዓመት ነው፡፡
እነርሱ በደረሱ ጊዜ የእግዚአብሔ ቤት እንዳልነበረ ግልጽ ማድረግ አለብህ፡፡ ‹‹የእግዚአብሔር ቤት በነበረበት ሥፍራ ›› ወይም የእግዚአብሔር ቤትን ሊሰሩበት ወደአሰቡት ስፍራ››
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
‹‹20 ዓመቱ››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡ ይህንን ዕዝራ 2፡40 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
‹‹መሠረት›› ይህ ቤተ መቅደሱን የሚሸከሞ የድንጋይ መሠረት ከማስቀመጥ የላቀ ነው፡፡ የቤተ መቅደሱን ጠቅላላ ወለል በድንጋይ መገንባትን ይጨምራል፡፡ ይህም በቤተመቅደሱ ገብተው የሚያመልኩት ሁሉ ልብሳቸውን ለመልበስ እና ንጽሕናቸወን ለመጠበቅ የሚያስችላቸው ነው፡፡
‹‹የእነርሱ ልዩ አልባሳት››
ሁለት ቀጭን፣ ክብ የሆኑ የብረት ሰሐኖች እርስ በርሳቸውን በማጋጨት ከፍተኛ ድምፅ የሚያወጡባቸው የሙዚቃ መሣሪያዎች፡፡
የንጉሥ እጅ ትእዛዝን ለመስጠት ያለውን ሥልጣን ለማሳየት ጥቅም ላይ የሚውል ምሳሌአዊ አነጋገር ነው፡፡
ሌሎች ላሳዩን መልካምነት አድናቆታችንን እና ምስጋናችንን የምንገልጥበት ስሜት ነው፡፡
‹‹ታማኝነት›› የሚለው ረቂቅ ስም ‹‹በታማኝነት›› ወይም ‹‹ ታማኝ›› በሚለው ቃል ሊገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹እርሱ እስራኤልን በታማኝነት ለዘላለም ወድዶአል›› ወይም ‹‹ እርሱ ሁልጊዜ ለእስራኤል ለገባው ቃል ኪዳን ታማኝ ነው››
ይህ ሰሎሞን ያሰራውን የመጀመሪያውን የእግዚአብሔር ቤት ያመለክታል፡፡
ሰዎቹ የተገለጹት ‹‹በዓይናቸው›› መሆኑ ያዩት ላይ ትኩረት ለማድረግ ነው፡፡ ‹‹በዓይናቸው ፊት›› ወይም ‹‹አና አዩት››
ይህ ሐዘንን በእንባና በጩኸት መግለጽን ያመለክታል፡፡
አይሁድ-ያልሆኑ ሰዎች በቤተ መቅደሱ ግንባታ ላይ ለመሳተፍ ጠየቁ፡፡
ይህ በተግባራዊ ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹ባቢሎናውያን በምርኮ የወሰዱአቸው››
የሰው ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡2 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ቂሮስ በፋርስ ከመግዛቱ በፊት አስራዶን በአሦር ይገዛ ነበር፡፡
የሰው ስም፡፡ ይህን በዕዝራ 2፡06 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የሚከተሉት ተገቢ ትርጉሞች ናቸው፡- 1. የአይሁድ አለቆች ቂሮስ እንዳዘዛቸው እነርሱ ብቻ መገንባት እንዳለባቸው ተሰማቸው ወይም 2. ቤተ መቅደሱን መገንባት ሙሉ ለሙሉ የአይሁድ ተግባር ነው እንጂ አይሁድ ያልሆኑትን ሰዎች ማሳተፍ አይፈቀድም፡፡
‹‹ በዚያን ዘመን በምድሩ ላይ ይኖሩ የነበሩ ሰዎች፣›› አየሁድ ያልሆኑና ባቢሎናውያን በምርኮ ያልወሰዱአቸው አይሁዶች ጭምር››
ይህ የሚገልጸው በምድሩ ላይ ይኖሩ የነበሩት ሰዎች የይሁዳን ሕዝብ እጃቸውን ያደክሙ እንደነበር ነው፡፡ ‹‹ አይሁድን ተስፋ ያስቆርጡ ነበር››
ከባቢሎን የተመለሱ እና በይሁዳ ምድር የሰፈሩ ሕዝቦች
‹‹ አይሁዶች እንዳቀዱት ቤተ መቅደሱን ሊሰሩ እንዳይችሉ ማድረግ››
‹‹ክስ›› የሚለው ረቂቅ ስም ‹‹ከሰሰ›› እንደሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ እዚህ ላይ ጠላቶች አይሁድን ምን ሠሩ ብለው እንደከሰሱአቸው ግልፅ ማድረግ ያስፈልግሃል፡፡ ‹‹ በይሁዳ እና በኢየሩሳሌም የሚኖሩት ንጉሡን እንደማይታዘዙ ጠቅሰው የክስ ጽሕፈት ጻፉባቸው፡፡››
የሰው ስሞች
ይህ ደብዳቤ በዕዝራ 4፡6 የተነገረው ነው፡፡
ለይፋ የንግድ ሥራ በዚያን ዘመን ጥቅም ላይ ይውል የነበረ ቋንቋ
ወደ ፋርስ ቋንቋ
የሰው ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የከተሞች ስሞች
ይህ የአንድ ሰው ስም ነው፡፡
ይህ ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተምዕራብ የሚገኘው ከተማ መጠሪያ ነው፡፡ ከሱሳ ከተማ አንፃር ከወንዙ ማዶ የሚገኝ ነው፡፡
ዕዝራ በጽሑፉ ለንጉሥ አርጤክስስ የተጻፈውን ደብዳቤ ይዘት አስፍሮአል፡፡
ይህ ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተምዕራብ የሚገኘው ከተማ መጠሪያ ነው፡፡ ከሱሳ ከተማ አንፃር ከወንዙ ማዶ የሚገኝ ነው፡፡ ይህንንበዕዝራ 4፡10 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ ከተማ በውስጧ የሚኖሩትን ሰዎች ማንነት በፈሊጣዊ አነጋገር የሚገልጽ ነው፡፡ ‹‹ ሊኖሩበት ያቀዱት ከተማ ነገር ግን በአንተ ላይ የምታምጽ ናት››
‹‹መሠረቱን አስተካከሉ›› ወይም ‹‹ መሠረቱን ጠገኑ››
ይህ በተግባራዊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹ ከተማዋን ከገነቡ ቅጥሯንም ሠርተው ከፈጸሙ››
‹‹ይጎዳሉ›› የሚለው ቃል አይሁድ ለንጉሡ ገንዘብ መስጠታቸውን እንደሚያቆሙ የሚያመለክት ነው፡፡
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች፡- 1. ጸሐፊዎቹ ለንጉሡ ታማኞች ናቸው ወይም 2. ንጉሡ ለጸሐፊዎቹ የተለየ ክብር ሰጥቶአቸዋል፡፡ ‹‹እኛ ለአንተ ታማኞች ነን ›› ወይም ‹‹ እኛን የአንተ ባለሟሎች በማድረግህ አክብረኸናል››
ከተማዋ በውስጧ የሚኖሩትን ሰዎች ማንነት ትወክላለች፡- ‹‹ በዚህች ከተማ የሚኖሩ ሰዎች በአባትህም ላይ ያመጹ ነበሩ››
ይህ በተግባራዊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፣ ከተማዋን ምን እንዳጠፋት ግልጽ ማድረግ ያስፈልግሃል፡፡ ‹‹ከተማዋ›› በውስጧ የሚኖሩትን ሰዎች ትወክላለች፡፡ ‹‹ ባቢሎናውያን ከተማዋን አጥፍተዋታል››
ይህ በተግባራዊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ይህን በዕዝራ 4፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ‹‹ከተማዋንና ቅጥሮቿን ከገነቡ››
እዚህ ላይ ‹‹ምንም›› የሚለው ቃል አይሁድ በንጉሡ ላይ ካመጹ ንጉሡ ብዙ የታክስ ገንዘብ እንደሚቀርበት የሚያሳይ የሚያጋንን ቃል ነው፡፡
ይህ ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተምዕራብ የሚገኘው ከተማ መጠሪያ ነው፡፡ ከሱሳ ከተማ አንፃር ከወንዙ ማዶ የሚገኝ ነው፡፡ ይህንንበዕዝራ 4፡10 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተምዕራብ የሚገኘው ክፍለ ሀገር መጠሪያ ነው፡፡ ከሱሳ ከተማ አንፃር ከወንዙ ማዶ የሚገኝ ነው፡፡ ይህንንበዕዝራ 4፡10 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
ይህ በተግባራቂ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፣ በመሆኑም ደብዳቤውን ማን እንደተረጎመውና ለንጉሡ እንደነበበለት ማባራራት ያስፈልግህ ይሆናል፡፡ ‹‹ ወደ እኔ የላካችሁትን ደብዳቤ አገልጋዮቼ ተርጉመው አንብበውልኛል››
የወንድ ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡2 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የወንድ ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 4፡8 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የኤፍራጥስ ወንዝ
ይህ ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተምዕራብ የሚገኘው ክፍለ ሀገር መጠሪያ ነው፡፡ ከሱሳ ከተማ አንፃር ከወንዙ ማዶ የሚገኝ ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 4፡10 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
ይህ ተግባራዊ በሆነ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹በኢየሩሳሌም የነበሩ ሰዎች በዚያ ለነበሩ ነገሥታት ቀረጥ እና ግብር ይከፍላሉ፡፡ ወይም ‹‹ እነዚያ ነገሥታት ቀረጥና ግብር ማስከፈል ይችሉ ነበር››
‹‹ ሕግ አወጣ››
‹‹ቸል እንዳትሉ›› የሚለው አባባል ፀሐፊዎቹ ንጉሥ አርጤክስስ የነገሩትን እንዲያደርግ የሚፈልጉትን ነገር የሚያሳስብ ነው፡፡ ‹‹ቸልም እንዳትሉ ተጠንቀቁ››
አርጤክስስ ይህን ጥያቄ በመጠየቁ ቀረጥና ክብር ቢቀርበት ምን ያሀል ጉዳት እንደሚሆን መገንዘቡን ነገራቸው፡፡ ‹‹ለነገስታቱ ቀረጥና ክብር በመቅረቱ ጉዳት እንዳይሆን ጉዳዩን በጥብቅ መከታተላቸሁን እርግጠኞች መሆን አለባችሁ፡፡››
አደጋው ልክ እንደ እጽዋት እድገት እያሰፋ እና እያደገ እንደሚሄድ ተገልፆአል፡፡ ‹‹አደጋ እየከፋ ይሄዳል››
‹‹የነገሥታቱ ገቢ›› የሚለው አባባል የሚያመለክተው የንጉሡን ገቢ ነው፡፡ ‹‹ለነገሥታቱ ጉዳትና ጥፋት እየበዛ ስለ ምን ይሄዳል››
ይህ በተግባራዊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፣ በዚህም መሠረት አዋጁን ከንጉሡ ተቀብሎ ለባለ ሥልጣኖቹ ማን እንዳነበበው ግልጽ ማድረግ ያስፈልግሃል፡፡ ‹‹የንጉሥ አርጤክስስ መልእክተኞች የእርሱን አዋጅ አነበቡ››
ይህንን ዕዝራ 2፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህንን በዕዝራ 4፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ መስተጓጎል 16 ዓመታት ያህል ቆይቶአል፡፡
የሰዎች ስም
የወንድ ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
ይህ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነበረ
የሰዎች ስሞች
ይህ ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተምዕራብ የሚገኘው ክፍለ ሀገር መጠሪያ ነው፡፡ ከሱሳ ከተማ አንፃር ከወንዙ ማዶ የሚገኝ ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 4፡10 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
ዓይን የሚለው የሚያሳየው አንድን ሰው የሚጠብቅ ሌላ ሰው እንዳለ ነው፡፡ ‹‹ እግዚአብሔር ይጠብቅ ነበር››
ይህ በተግባራዊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹ አንድ ባለ ሥልጣን ደብዳቤ ወደ ንጉሡ እንዲልክ ንጉሡም ደብዳቤውን መልሶ ከአዋጅ ጋር ወደ እነርሱ እንዲልክ››
ዕዝራ በቤተ መቅደሱ ስላለው የእነርሱ ሥራ ለንጉሡ ለዳርዮስ በተጻፈው ደብዳቤ ውስጥ ያለውን ይዘት ጠቅሶአል፡፡
ይህ ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተምዕራብ የሚገኘው ክፍለ ሀገር መጠሪያ ነው፡፡ ከሱሳ ከተማ አንፃር ከወንዙ ማዶ የሚገኝ ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 4፡10 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ከተንትናይ የተጻፈ ደብዳቤ ከዕዝራ 5፡7 ጀምሮ ለተጠቀሰው ንጉሡ ይቀጥላል
ለግንባታ የሚሆኑ እንጨቶች
‹‹ማን ፈቀደላችሁ››
ከተንትናይ የተጻፈ ደብዳቤ ከዕዝራ 5፡7 ጀምሮ ለተጠቀሰው ንጉሡ ይቀጥላል፡፡
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1. የአይሁድን ሰዎች የእግዚአብሔር ባሪያዎች ብለው ይጠሩአቸዋል ወይም 2. መልስ የሰጡአቸው ለቤተ መውደሱ የአምልኮ እና የመስዋዕት አገልግሎት ኃላፊዎች ከሌዊ እና ከአሮን ወገን ስለሆኑ ነው፡፡
ይህ ተግባራዊ በሆነ ቅርጽ ሊተረጎም የሚችል ነው፡፡ ‹‹ የእስራኤል ታላቁ ንጉሥ ሊገነባው የሚያስፈልገውን ዕቃ ሁሉ ሰጠ››
‹‹የሚያስፈልገውን ዕቃ ሁሉ ሰጠ››
ከተንትናይ ለንጉሡ የተጻፈ ደብዳቤ ይቀጥላል፡፡ ከዕዝራ 5፡11 ጀምሮ ተንትናይ አይሁድ የነገሩትን ሁሉ ለንጉሡ መንገሩን ቀጥሎአል፡፡
‹‹ የሰማይ አምላክ በእኛ እጅግ እንዲቆጣ አደረገው››
እጅ የሚለው ቃል ኃይልንና ሥልጣንን የሚያመለክት አባባል ነው፣ እንዲሁም፣ ‹‹ናቡከደነፆር›› ሠራዊቱን ይወክላል፡፡ ‹‹የከለዳዊው የባበሊሎን ንጉሥ የናቡከደነፆር ሠራዊት ይህንን ቤት እንዲያወድም እና ሕዝቡን እንዲወስድ ፈቀደለት››
‹‹ይህን ቤት እንዲያፈርሰው››
ቂሮስ ሕዝቡ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ እንደገና እንዲሰሩ አዘዘ፡፡
ከተንትናይ በዕዝራ 5፡7 ጀምሮ ለተገለጸው ንጉሡ የተጻፈ ደብዳቤ ይቀጥላል፡፡ ከዕዝራ 5፡11 ጀምሮ ተንትናይ አይሁድ የነገሩትን ሁሉ ለንጉሡ መንገሩን ቀጥሎአል፡፡
ይህንን በዕዝራ 1፡7 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
ንጉሥ ቂሮስ የቤተ መቅደሱን ዕቃዎች መለሳቸው
ይህ በተግባራዊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹ አይሁዶች የእግዚአብሔርን ቤት እንደገና እንዲሠሩ እፈልጋለሁ..
ከተንትናይ በዕዝራ 5፡7 ጀምሮ ለተገለጸው ንጉሡ የተጻፈ ደብዳቤ ይቀጥላል፡፡ ከዕዝራ 5፡11 ጀምሮ ተንትናይ አይሁድ የነገሩትን ሁሉ ለንጉሡ መንገሩን ቀጥሎአል፡፡
ይህ እንደ ተግባራዊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹ሕዝቡ እየገነባው ነው፣ ነገር ግን ሥራውን ፈጽመው አላጠናቀቁትም››
ታንጾአል
ተንትናይ ከዕዝራ 5፡7 ጀምሮ ለተጠቀሰው ንጉሥ የጻፈው ደብዳቤ ቀጥሏል፡፡ ተንትናይ አየሁዶች የነገሩትን ለንጉሡ መንገሩን ጨርሶአል አሁን ንጉሡን የሚጠይቀው አይሁዶች የነገሩት ሁሉ ትክክል መሆኑን እንዲያጣራ ነው፡፡
ይህ እንደ ተግባራዊ ቅርጽ ሊተረጎመ ይችላል፡፡ ‹‹አንድ ሰው አዝዘህ ይህን ጉዳይ እንድታስመረምር እፈልጋለሁ››
‹‹ንጉሥ ቂሮስ ይህን አዋጅ ስለማውጣቱ የተመዘገበ ነበር ካለ››
‹‹ምርመራ›› የሚለው ረቂቅ ስም ‹‹መመርመር›› ወይም ‹‹መፈለግ›› በሚሉት ቃላት ሊገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹በለሟሎቹ ነገሩን እንዲመረምሩ አዘዘ›› ወይም ‹‹ባለሟሎቹ ጉዳዩን እንዲፈልጉ አዘዘ››
ምን ይመረምሩ እንደነበር በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ ‹‹መዛግብቱን እንዲመረምሩ ባለሟሎቹን አዘዛቸው›› ወይም ‹‹ንጉስ ቂሮስ አይሁድ በኢየሩሳሌም የእግዚአብሔርን ቤት እንዲሠሩ አዝዞአቸው እንደሆነ መርምረው እንዲያገኙ ባለሟሎቹን አዘዛቸው››
ይህ ሕንፃ የንጉሡ አስፈላጊ የሆኑ የመንግሥት መዛግበት የሚቀመጡበት ሕንፃ ነው፡፡
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡
ይህ በተግባራዊ ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹አንድ ጥቅል መጽሐፍ አገኙ›› ወይም ‹‹ስለ ዳርዮስ እና ኢየሩሳሌም የሚናገር አንድ ጥቅል መጽሐፍ አገኙ››
ይህ ንጉሥ ቂሮስ አይሁድ በኢየሩሳሌም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ እንዲሠሩ ያዘዘበት መዝገብ ጅማሬ ነው፡፡.
ይህ ዓመት ንገሡ የነገሠበት የመጀመሪያው ዓመት እንደሆነ ግልጽ መደረግ ይችላል፡፡ ‹‹ንጉሥ ቂሮስ በነገሠበት በመጀመሪያው ዓመት››
ይህ በተግባራዊ ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹አይሁዶች ቤቱን ይገንቡይት›› ወይም ‹‹አየሁዶች ቤቱን መገንባት አለባቸው››
‹‹ስድሳ ኩቢት›› ይህንን ወደ ዘመናዊው መለኪያ መለወጥ ትችላለህ፡፡ ‹‹ሃያ ሰባት ሜትር››
ይህ እንደ አዲስ አረፍተ ነገር ሊቀርብ ይችላል፡፡ የሚከተሉት ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች ናቸው 1. ይህ የሚገልጸው መሠረቱ እንደሚጣል ነው ‹‹ኩቢት፡፡ መሠረቱን በሦስ ረድፍ ረጃጅም ድንጋዮችና በላዩም አንድ ረድፍ ግንድ በማድረግ ገንቡት›› ወይም 2. ይህ ግድግደዎቹ እንዴት እንደሚገነቡ ይገልጻል፡፡ ‹‹ኩቢት፡፡ የቤቱን ግድግዳዎች በሦስት ረድፍ ረጃጅም ድንጋዮች ከእያንዳንዱ ረገድፍ ቀጥሎ አንድ ረድፍ ግንድ በማድረግ ገንቡአቸው››
‹‹ከንጉሡ ቤት›› የሚለው ሐረግ የሚወክለው በነገሥታቱ ንብረት የሚገኘውን የንጉሥ ቂሮስን የግል ሀብት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ቅርጽ ሊቀርብ ይችላል፡፡ ‹‹ከነገሥታቱ ንብረት ወጪውን እኔ እከፍላለሁ››
ይህ ንጉሥ ቂሮስ አይሁድ በኢየሩሳሌም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ እንዲገነቡ ያዘዘበት በዕዝራ 6፡3 ላይ የተገለጸው ዘገባ ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
ዳርዮስ በቀጥታ የጻፈው ለእነዚህ ሰዎች ነው፡፡ በዕዝራ 5፡3 እንደተገለጸው ስማቸውን ተርጉም፡፡
x
ይህ ንጉሥ ቂሮስ አይሁድ በኢየሩሳሌም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ እንዲገነቡ ያዘዘበት በዕዝራ 6፡3 ላይ የተገለጸው ዘገባ ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
ይህ እንደ አድራጊ ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹በወንዝ ማዶ ካለው አገር ከሚመጣው ግብር ከንጉሡ ገንዘብ ለእነዚህ ሰዎች ወጪውን በትጋት እንድትሰጡአቸው››
‹‹የንጉሡ የግብር ገቢ›› የሚያመለክተው ሰዎች ለንጉሡ የሚከፍሉትን ቀረጥ ነው፡፡ ‹‹ከወንዙ ማዶ ከለው አገር ከሚኖሩ ሰዎች ለንጉሡ በቀረጥ ከምትሰበስቡት ገንዘብ››
ይህ እንደ አድረጊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹የሚያስፈልጋቸውን››
ይህ ንጉሥ ቂሮስ አይሁድ በኢየሩሳሌም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ እንዲገነቡ ያዘዘበት በዕዝራ 6፡3 ላይ የተገለጸው ዘገባ ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹ምሰሶውን ከቤቱ ነቅለው እርሱን ይሰቀልበት ዘንድ ባለሥልጣኖቼን አዝዣለሁ፡፡ ቤቱንም የጉድፍ መጣያ ያደርጉታል››
ትልቅ እና ቀጥ ያለ የቤትን ጣሪያ የሚደግፍ እንጨት
ይጠረቅበት
እጃቸውን ማንሳት የሚለው የሚወክለው አነድ ነገር ለማድረግ መሞከር፡፡ ‹‹ለመለወጥ የሚሞክር --- ወይም ለማጥፋት›› ወይም ‹‹እለውጣለሁ የሚል --- ወይም የሚያጠፋ››
‹‹ድንጋጌ›› የሚለው የስውር ስም ‹‹እኔ የደነገግሁትን›› በሚለው ሐረግ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹ እኔ የደነገግሁትን ለመለወጥ›› ወይም ‹‹እኔ ከደነገግሁት የተለየ የሚናገር››
በዕዝራ 5፡03 ላይ እነዚህን ስሞች እንደተረጎምከው አስቀምጣቸው
ይህ በአድራጊ ቅርጹ ሊተረጎም ይችላል፡፡ የትኛውን ቤት ሠርተው እንዳጠናቀቁ ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል፡፡ ‹‹የእግዚአብሔርን ቤት ሠርተው አጠናቀቁ›› ወይም ‹‹ቤተ መቅደሱን መገንባት አጠናቀቁ››
‹‹አዳር›› በዕብራውያን የዘመን አቆጠቀጠር የአሥራ ሁለተኛውና የመጨረሻው ወር መጠሪያ ነው፡፡ ይህ ቀዝቃዛው ወቅት ነው፡፡ በምርአባውያን የዘመን አቆጣጠር ሦስተኛው ቀን ወደ ፌብሩዋሪ መካከለኛው ቀን ይጠጋል፡፡
ንጉሥ ዳርዮስ የነገሠው ለአምስት አመታት ነበር፣ አሁን ስድሰተኛ አመቱን ይዞአል፡፡
እነዚህ ሰዎች የተማረኩና ወደ ባቢሎን ተወስደው የነበሩ፣ ነገር ግን ወደ ኢየሩሳሌም የተመለሱ ናቸው፡፡ ‹‹የቀሩት ምርኮኞች ወደ በምርኮ ተወስደው የነበሩ ሲሆኑ በኋላ ግን ወደ ኢየሩሳሌም የተመለሱ ናቸው›› ወይም ‹‹የተቀሩት ሰዎች ከምርኮ የተመለሱ ናቸው››
‹‹100 ወይፈኖች --- 400 ጠቦቶች›› በንግግር ሐረግ መገለጽ ይቻላል፡፡
ስውር ስም የሆነው ‹‹የሥራ ክፍፍል›› በንግግር ሐረግ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹በቡድን እንዲሠሩ››
‹‹በጋራ የሚሠሩ ቡድኖች››
ይህ በዕብራውያን ዘመን አቆጣጠር የመጀመሪያው ወር ነው፡፡ አስራአራተኛው ቀን በምዕራባውያን ዘመን አቆጣጠር ለኤፕሪል ወር መጀመሪያ ይቀርባል፡፡
‹‹ራሳቸውን ንጹህ አደረጉ፡፡›› ራስን ንጹህ ማድረግ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት ማግኘትን ያመለክታል፡፡ ‹‹ራሳቸውን በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኙ አደረጉ››
ራስን ከርኩሰት መለየት የሚያሳየው የሚያረክሱ ነገሮችን አለማድረግን ነው፡፡ ‹‹እነርሱ በምድሩ ላይ የሚኖሩት ሰዎች የሚያደርጉትን ነገር ግን የሚያረክሳቸውን ነገር ማድረግ እምቢ አሉ››
እዚህ ላይ ‹‹ርኩሰት›› የሚያመለክተው በአግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን አለማግኘትን ነው፡፡ ‹‹ በምድሩ ላይ የሚኖሩት ሰዎች በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንዳያገኙ ያደረጋቸው የሚያደርጉት ርኩሰት የሞላበት ሥራ ነው
እግዚአብሔርን መፈለግ የሚያመለክተው እርሱን ለማወቅ፣ ለማምለክ፣ እና ለመታዘዝ መምረጥ ነው፡፡ ‹‹ እግዚአብሔርን መታዘዝ መምረጥ››
የንጉሡን ልብ መመለስማለት ስለ ቤተ መቅደሱ ሥራ ሲያስብ ከነበረው የተለየ እንዲያስብ ማድረግ ነው፡፡ ‹‹የአሦር ንጉስ የነበረውን ዝንባሌ መለወጥ›› ወይም ‹‹የአሦርን ንጉሥ ፈቃደኛ ማድረግ››
ለሥራው እጃቸውን ያበረታ ዘንድ የሚለው የሚያመለክተው እንዲሠሩ መርዳትን ነው፡፡ የአሦር ንጉሥ ይህን ያደረገው እንዲሠሩ በመናገር እና ለሥራውም የሚያስፈልገውን ገንዘብ በመድጠት ነው፡፡ ‹‹ ቤቱን እንዲሠሩ ለመርዳት›› ወይም ቤቱን እንዲሠሩ ለማስቻል››
ይህ የሚያመለክተው የቤተ መቅደሱን ሥራ ነው፡፡
የዕዝራ የዘር ግንድ፣ ወደ ኋላ ሲቆጠር የመጀመሪያ ሊቀ ካህን ከሆነው ከአሮን ጋር ይገናኘዋል፡፡
ዕዝራ ከየት እንደመጣ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ ‹‹ዕዝራ ከባቢሎን ወደ ኢየሩሳሌን መጣ››
የዚህን ሰው ስም በዕዝራ 2፡2 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
የዚህን ሰው ስም በዕዝራ 2፡42 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስም ዝርዝር ነው፡፡
‹‹ንጉሡ የጠየቀውን ሁሉ ለዕዝራ ሰጠው››
የእግዚአብሔር ‹‹እጅ›› የሚያሳየው የእግዚአብሔርን በረከት ወይም እርዳታ ነው፡፡ ‹‹ የእግኢአብሔር በረከት ከዕዝራ ጋር ነበር›› ወይም ‹‹እግዚአብሔር ዕዝራን ይባርከው ነበር››
ይህ የሚያሳየው የንጉሡን ሰባተኛ ዓመት ንግስ ነው፡፡ ‹‹ ንጉሥ አርጤክስስ በነገሠ በሰባተኛው ዓመት››
ይህ በዕብራውያን ዘመን አቆጣጠር አምስተኛው ወር ነው፡፡ ይህም በምዕራባውያነ ዘመን አቆጣጠር የጁላይ መጨረሻው ክፍልን እና የኦገስት የመጀመሪያውን ክፍል የሚያሳይ ነው፡፡
ይህ በምዕራባውያን ዘመን አቆጣጠር የማርችን/መጋቢትን ወር መካከለኛ ጊዜ የሚያመለክት ነው፡፡
ይህ በምዕራባውያን ዘመን አቆጣጠር የጁላይ/ሐምሌ ወርን አካፋይ የሚያመለክት ነው፡፡
‹‹እጅ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ለመልካም ውጤት ሥልጣኑን እና ቁጥጥሩን መጠቀሙን ነው፡፡
ማዘጋጀት የሚያመለክተው ቁርጠኛ መሆንን ወይም አንድን ነገር ለማድረግ ራሱን መስጠቱን ነው፡፡ ‹‹ ዕዝራ ሕይወቱን ለጭናት ሰጥቶ ነበር››
‹‹መታዘዝ››
እነዚህ እግዚአብሔር በሙሴ በኩል ለእስራኤል ያስተላለፈላቸው ሕጎች ናቸው
ከዚህ ዓረፍተ ነገር ቀጥሎ የሚገኘው ምንባብ በንጉሥ አርጤክስስ የተሰጠ ድንጋጌ ነው፡፡
‹‹ የነገሥታት ንጉሥ›› የሚለው ማዕረግ እርሱ ከነገሥታት ሁሉ ታላቅ መሆኑን የሚያሳይ ነው፣ ንጉሡ ሌሎች ነገሥታት ይታዘዙታል፡፡ ‹‹ታላቁ ንጉሥ አርጤክስስ›› ወይም ‹‹አርጬክስስ፣ ከሁሉም ታላቅ የሆነ ንጉሥ››
በዚያን ዘመን ሰዎች በሌሎች መንግሥታት በተወረሩና በወደሙ ምድሮች ላይ እንደገና ለመኖር ከንጉሡ ፈቃድ መጠየቅ ይጠበቅባቸዋል፡፡
‹‹ከአንተ›› የሚለው የሚያመለክተው ዕዝራን ነው፡፡
ይህ ንጉሥ አርጤክስስ ለዕዝራ የሰጠው ድንጋጌ ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
‹‹ኤኔ›› የሚለው ቃል እና ‹‹ንጉሡ›› የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው አንድን ሰው ነው፡፡ ንጉሡ ሕዝቡን ሊያስታውሳቸው የሚፈልገው የዚህ ደብዳቤ ጸሐፊ እርሱ መሆኑን ነው፡፡
ስለ ምን እንደሚጠይቁ የበለጠ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ ‹‹በይሁዳ እና በኢየሩሳሌም ያለውን ሁኔታ ለመመርመር የፈለጉት እነርሱ የእግዚአብሔርን ሕግ ታዝዘው እንደሆነና እንዳልሆነ ለማወቅ ነው››
ወዴት እንደሚያመጡ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ ‹‹ ብሩንና ወርቁን ወደ ኢየሩሳሌም ታመጣ ዘንድ››
‹‹በፈቃዳቸው›› ማለት ገንዘቡን እንዲሰጡ አልተገደዱም ማለት ነው፡፡ የሰጡት መስጠት ስለፈለጉ ነው፡፡
ይህ በድርጊታዊ ቅረጹ ሊብራራ ይችላል፡፡ ‹‹ ሕዝቡና ካህናቱ በፈቃዳቸው የሰጡት››
ይህ ንጉሥ አርጤክስስ ለዕዝራ የሰጠው ድንጋጌ ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
‹‹በተሟላ ሁኔታ›› ማለት ኃላፊነቱን ለመወጣት መግዛት የቻለውን ያህል ማለት ነው፡፡ ብሩንና ወርቁን በቤተ መቅደሱ እግዚአብሔርን ለማምለክ የሚያስፈልጉ ነገሮችን ለመግዛት ጥቅም ላይ ያውሉታል፡፡ ‹‹ ስለዚህ በዚህ ገንዘብ ወይፈኖችንና አውራ በጎችን ጠቦቶችንም እህላቸውንና የመጠጣቸውን ቁርባን ተግተህ ግዛ››
‹‹የአንተ ወንድሞች›› የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ከዕዝራ ጋር ይህን ሥራ የሚሠሩትን ሰዎች ነው፡፡ ‹‹ከአንተ ጋር የሚሠሩ›› ወይም ‹‹የሥራ ባልደረቦችህ››
ይህ ንጉሥ አርጤክስስ ለዕዝራ የሰጠው ድንጋጌ ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
ይህ በተግባራዊ ቅርጹ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹ ለአንተ በነፃ የሰጠንህን ዕቃዎች ሁሉ››
‹‹በፊቱ›› የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡
የስውር ስም የሆነው ‹‹አገልግሎት›› ‹‹አገልግል›› ወይም ‹‹ተጠቀም›› ‹‹ በአምላክህ ቤት አገልግሎት ላይ ጥቅም ላይ እንዲውል›› ወይም ‹‹በአምላክህ ቤት አገልግሎት ላይ እንዲያገለግሉ››
ገንዘብ የሚቀመጥበት የተጠበቀ ሥፍራ
ይህ ንጉሥ አርጤክስስ ለዕዝራ የሰጠው ድንጋጌ ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
ይህ ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተምዕራብ የሚገኘው ክፍለ ሀገር መጠሪያ ነው፡፡ ከሱሳ ከተማ አንፃር ከወንዙ ማዶ የሚገኝ ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 4፡10 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ በተግባራዊ ቅርጹ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹ካህኑ ዕዝራ ከእናንተ የሚፈልገውን ነገር ሁሉ በሙሉ ስጡት››
‹‹በሙሉ›› የሚለው ሐረግ የሚወክለው ሥራውን ለመሥራት የሚያስፈልገውን መጠን ያህል የሚለውን ነው ‹‹የሚያስፈልገውን ያህል ሊሰጠው ይገባል፡፡››
‹‹100 መክሊት ብር›› ይህንን ወደ ዘመናዊ መለኪያ መለወጥ ትችላለህ፡፡ ‹‹ 3,300 ኪሎ ግራም ሲልቨር ››
ይህንን ወደ ዘመናዊ መለኪያ መለወጥ ትችላለህ፡፡ ‹‹22,000 ሊትር ስንዴ›› ወይም ‹‹ሃያ ሁለት ሊትር ስንዴ››
ይህንን ወደ ዘመናዊ መለኪያ መለወጥ ትችላለህ፡፡ ‹‹2,200 ሊትር ዘይት›› ወይም ሁለይ ሺህ ሊትር ዘይት››
ይህ የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ነው፡፡
ንጉሡ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው የእግዚአብሔር ቁጣ በእነርሱ ላይ እንዲመጣ ስለማይፈልግ ነው፡፡ ይሽም የሚያመለክተው ለዕዝራ የሚያስፈልገውን ካልሰጡ እግዚአብሔር መንግሥቱን እንደሚቀጣ ነው፡፡ ‹‹ የእግዚአብሔር ቁጣ በመንግሥቴ እና በልጆቼ ላይ እንዲመጣ አንፈልግም
የእግዚአብሔር ቁጣ የሚያመለክተው እግዚአብሔር እንደሚቀጣቸው ነው፡፡ ‹‹የእግዚአብሔር ቁጣ በመንግሥቴና በልጆቼ ላይ ስለምን ይመጣል?›› ወይም እነዚህን ነገሮች የማታደርጉ ከሆነ እግዚአብሔር መንግሥቴንና ልጆቼን ይቀጣ፡፡››
ይህ ንጉሥ አርጤክስስ ለዕዝራ የሰጠው ድንጋጌ ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
‹‹ማንኛውንም ግብር ወይም ታክስ በአንተ ላይ እንደይጥሉ ነግረናቸዋል››
የሙዚቃ መሣሪያዎችን የሚጫወቱ ሰዎች
ይህ ንጉሥ አርጤክስስ ለዕዝራ የሰጠው ድንጋጌ ፍጻሜ ነው፡፡
ስውር ስም የሆነው ‹‹ጥበብ›› በንግግር ሐረግ ሊገለጥ ይችላል፡፡ ‹‹እግዚአብሔር ጥበበኛ አድርጎሃል፣ ስለዚህ በጥበብ ዳኞችንና ፈራጆችን መሾም አለብህ››
ረቂቅ ስሞቹ በግስ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ ‹‹ እነርሱን በመግደል፣ በማሳደድ፣ ገንዘባቸውን በመውረስ፣ ወይም ወደ እስር ቤት በማስገባት›› ወይም ‹‹ልትገድሉአቸው ፣ ልታሳድዱአቸው፣ ያላቸውን ንብረት ሁሉ ልትወስዱባቸው፣ ወይም ወደ እስር ቤት ልታስገቡአቸው ትችላላችሁ››
ዕዝራ ንጉሥ አርጤክስስ በሰጠው ድንጋጌ ምክንያት እግዚአብሔርን ያመሰግናል᎓᎓
በንጉሡ ልብ ነገሮችን ማስቀመጥ የሚለው አነጋገር የሚያመለክተው አንድን አሳብ ወይም ፍላጎት እንዲኖረው ማድረግን ነው ‹‹በኢየሩሳሌም ያለውን የእግዚአብሔርን ቤት እንዲያከብር አደረገው››
ይህ የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ነው
‹‹ታማኝነት›› የሚለው ረቂቀ ስም ‹‹ታማኝ›› ወይም ‹‹የታመነ›› በሚል ሊገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹ለእኔ ታማኝ የሆነው›› ወይም ‹‹ለእኔ የታመነው›› /ምሥጢራዊ ስሞችን ተመልከት/
በረታሁ የሚለው ቃል የሚያመለክተው መበረታታትን ነው፡፡
እዚህ ላይ የእግዚአብሔር እጅ የሚያመለክተው ለዕዝራ ያደረገውን እርዳታ ነው፡፡ ‹‹ እግዚአብሔር ስለረዳኝ››
ከዚህ ምዕራፍ ጀምሮ ግልጽ የሆነ የደረሲ ልዩነት እንመለከታለን፡፡ ከምዕራፍ 1-7 ጸሐፊው ስለ ዕዝራ የጻፈው ነው፡፡ ምዕራፍ 8 ግን ጸሐፊው ራሱ ዕዝራ እንደሆነ ያመለክታል፡፡
ከቁጥር 2-14 የመሪዎችና የአባቶቻቸው ስም ዝርዝር ነው፡፡ ሁሉም ወንዶች ናቸው፡፡
በዝርዝሩ ውስጥ ይህ የመጀመሪያው ነው፡፡ ‹‹ነበር›› በሚለው ግስ መጻፍ ይቻላል፡፡ ‹‹ የፊንሐስ ዝርያ መሪ ጌርሶን ነበር›› ወይም ‹‹ ጌርሶን የፊንሐስ ዝርያ መሪ ነበር››
ይህ በስም ዝርዝር ውስጥ በሁለተኛ ደረጃ የተጠቀሰ ነው፡፡ ይህም ‹‹ነበር›› በሚለው ግስ ሊጻፍ ይችላል፡፡ ‹‹ የኢታምር ዝርያዎች መሪ ዳንኤል ነበር›› ወይም ‹‹ ዳንኤል የኢታምር ዝርያዎች መሪነበር››
የዚህን ሰው ስም በዕዝራ 2፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ በዝርዝሩ ውስጥ ሦስተኛው ነው፡፡ ይህም ‹‹ነበሩ›› በሚለው ግስ ሊጻፍ ይችላል፡፡ ‹‹የዳዊት ልጆች መሪዎች ሐጡስ እርሱም --- ፋሮስ እና ዘካርያስ ነበሩ›› ወይም ‹‹ የዳዊት ልጆች መሪዎች ሐጡስ እና ዘካርያስ ነበሩ--- ሐጡስ ከፋሮስ --- ወገን ነበረ››
ይህ ‹‹ከዘካርያስ›› በኋላ ለብቻው ሊጻፍ የሚችል ዐረፍተ ነገር ነው፡፡ ‹‹ሐጡስ የሴኬንያ ዝርያ ነበረ፡፡ እርሱም የፋሮስ ዝርያ ነው››
‹‹ ከዘካርያስ ጋር በእርሱ የዘር ሐረግ የተመዘገቡ 150 ወንዶች ነበሩ››
‹‹ አንድ መቶ ሃምሳ ወንዶች››
የወንዶቹ ስም ዝርዝር ይቀጥላል፡፡
ይህ በስም ዝርዝር ውስጥ ቀጣዩ ክፍል ነው፡፡ ‹‹ነበ›› በሚል ግስ ሊጻፍ ይችላል፡ ‹‹የፋሐት ሞዓብ ዝርያዎች መሪ የዘራእያ ልጅ አሊሆዔናይ ነበር›› ወይም ‹‹ የዘራእያ ልጅ ኤሊሆዔናይ የፋሐት ሞዓብ ዝርያዎች መሪ ነበረ››
‹‹ከኤሊሆዔናይ ጋር ሁለት መቶ ወንዶች ነበሩ››
የዚህን ሰው ስም በዕዝራ 7፡4 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
የዚህን ሰው ስም በዕዝራ 2፡15 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
‹‹ 200 --- 300 --- 50 --- 70››
የወንዶቹ ስሞች ዝርዝር ይቀጥላል፡፡
ይህ በዝርዝሩ ውስጥ የሚቀጥለው ክፍል ነው፡፡ ‹‹ነበር›› በሚል ግስ ሊጻፍ የሚችል ነው፡፡ ‹‹ የሰፋጥያስ ዝርያዎች መሪ የሚካኤል ለጅ ዝባድያ ነበረ›› ወይም የሚካኤል ለጅ ዝባድያ የሰፋጥያስ ዝርያዎች መሪ ነበር
የዚህን ሰው ስም በዕዝራ 2፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
ይህ የአንድ ሰው ስም ነው፡፡
‹‹ ከዝባድያ ጋር ሰማንያ ወንዶች ተጠቅሰዋል››
‹‹ ሁለት መቶ አሥራ ስምንት ወንዶች››
‹‹አንድ መቶ ስድሳ ወንዶች››
ይህንን በዕዝራ 2፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
‹‹80 --- 28››
ይህ የወንዶቹ የስም ዝርዝር መጨረሻ ነው፡፡
ይህ በስም ዝርዝር ውስጥ የሚቀጥለው ክፍል ነው፡፡ ‹‹ነበር›› በሚለው ግስ ሊጻፍ ይችላል፡፡ ‹‹ ይህ የአዝጋድ ልጆች መሪ የሃቃጣን ልጅ ዮሐናን ነበር›› ወይም ‹‹ የሃቅጣን ልጅ ዮሐናን የዓዝጋድ ልጆች መሪ ነበር››
‹‹ ከዮናታን ጋር የተመዘገቡ 110 ወንዶች ነበሩ››
‹‹ አንድ መቶ አሥር ወንዶች››
‹‹እነርሱ›› የሚለው ቃል የሚያመለክተው አለቆችን ነው፡፡ ‹‹ የአዶኒቃኽ ልጆች መሪዎች››
ይህንን ስም በዕዝራ 2፡12 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
የዚህን ሰው ስም በዕዝራ 2፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የዚህን ሰው ስም በዝራ 2፡2 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
‹‹60 --- 70››
በምዕራፉ ውስጥ ‹‹እኔ›› የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዕዝራን ነው፡፡
ቁጥር 16 የወንዶችን ስም ዝርዝር ይዞአል፡፡
‹‹ቦይ›› ለሚለው ቃል የሚከተሉት ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች ናቸው 1. ሰዎች የሠሩት የውኃ ቦይ ወይም 2. አንድ ተራ ወንዝ፡፡ በአጠቃላይ መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹ወደ አኅዋ ወንዝ የሚወርድ የውኃ መንገድ››
ይህ የቦታ ስም ነው
የዚህን ሰው ስም በዕዝራ 8፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
በተመሳሳይ ስም የሚጠሩ ሥስት ሰዎች እንደነበሩ ግልጽ ነው
ይህ የአንድ ወንድ ስም ነው
‹‹እነርሱን›› የሚለው ቃል በዕዝራ 8፡16 ስለ እነርሱ የተጻፈላቸው ዘጠኝ መሪዎችና ሁለት አስተማሪዎች ናቸው፡፡ ‹‹በመቀጠል እነዚያን ሰዎች ወደ አዶ ላክኋቸው”
ይህ የአንድ የቦታ ስም ነው
‹‹ይኸውም›› የሚለው ቃል ምን እንዲናገሩ እንዳስታወቃቸው ያመለክታል፡፡ ‹‹ ለአዶ --- ለአምላካችን ቤት አገልጋዮችን እንዲልክልን እንዲነግሩት ነገርኳቸው፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
የአምላካችን ‹‹መልካም እጅ›› የሚለው የሚያመለክተው ኪሰጣቸው ቸር መሆናቸውን ነው፡፡ ‹‹ አምላካችን ለእኛ መልካም ስለሆነ፣ አንድ ሰው ላኩልን››
ይህ የእውቀት እና የጥበብ ሰው ነው፡፡
እዚህ ላይ ‹‹እስራኤል‹‹ የሰው ስም ነው፡፡ እግዚአብሔር ለያዕቆብ የሰጠው ስም ነው፡፡
18 -- 20
የዚህን ሰው ስም በዕዝራ 8፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
በመንግሥት አሠራር ውስጥ የተወሰነ ኃላፊነት የተሰጣቸው ሰዎች፡፡
ይህ አኅዋ ተብሎ ወደ ሚጠራው ወንዝ የሚፈስሰው የሸለቆ ስም ነው፡፡ አኅዋነና ሸለቆውን በዕዝራ8፡15 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
‹‹መለመን›› የሚለው ቃል መልካም ነገር እንዲያደርግላቸው እግዚአብሔርን መጠየቅን የሚያመለክት ነው፡፡ ‹‹የቀናውን መንገድ›› የሚለው ቃል የሚያመለክተው በሚጓዙበት ጊዜ ከክፉ እንዲጠበቁ ነው፡፡ ‹‹ በምንጓዝበት ጊዜ እኛ እና ልጆቻችን ንብረታችንም ሁሉ ከክፉ እንድንጠበቅ እግዚአብሔርን ጠይቀን ነበር››
የእግዚአብሔር እጅ በሕዝቡ ላይ ናት የሚለው አባባል በሕዝቡ ላይ ያለውን የእግዚአብሔር እርዳታ ያመለክታል፣፣ እግዚአብሔርን መፈለግ እርሱን የማገልገል ምሳሌአዊ አነጋገር ነው፡፡ ‹‹እግዚአብሔር እርሱን የሚያገለግሉትን ሁሉ ይረዳቸዋል››
የእግዚአብሔር ኃይልና ቁጣው በሕዝቡ ላይ ይሆናል የሚለው አባባል የሚያመለክተው እግዚአብሔር ሕዝቡን እንደሚቀጣ ነው፡፡ እግዚአብሔርን መርሳት እግዚአብሔርን ለማገልገል እምቢ ማለትን የሚያመለክት አባባል ነው፡፡
እዚህ ላይ እግዚአብሔርን ፈለግን ማለት አንድ ነገር እንዲያደርግልን እግዚአብሔርን ጠየቅን ማለት ነው፡፡ ‹‹ስለዚህ ጸምን እግዚአብሔር እንዲረዳንም ጠየቅነው››
የእነዚህ ሰዎችን ስም በዕዝራ 8፡19 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
‹‹ ስድስት መቶ ሃምሳ መክሊት ብር›› አንድ መክሊት ሠላሳ ሦስት ኪሎ ግራም ይመዝናል ይህንን ወደ ዘመናዊው የክብደት መለኪያ መለወጥ ትችላለህ፡፡ ‹‹ 22,000 ኪሎ ግራም ብር››
‹‹ 100 መክሊት የብር ዕቃዎች›› ይህንን ወደ ዘመናዊው የክብደት መለኪያ መቀየር ትችላለህ፡፡ ‹‹3,300 ኪሎግራም የብር ዕቃዎች››
‹‹100 መክሊት ወርቅ›› ይህንን ወደ ዘመናዊ የክብደት መለኪያ መለወጥ ትችላለህ፡፡ ‹‹3,300 ኪሎ ግራም ወርቅ››
‹‹1,000 ዳሪክ›› ‹‹ዳሪክ›› በፋርስ ግዛት ይኖሩ የነበሩ ሰዎች ይጠቀሙበት የነበረ ትንሽ የወርቅ ሳንቲም ነው፡፡ ይህንን በሳንቲሞቹ ብዛት ወይም በሚመዝኑት ክብደት ልክ መተርጎም ትችላለህ፡፡ ‹‹ አንድ ሺህ የፋርስ የወርቅ ሳንቲሞች›› ወይም ‹‹ ስምንት ነጥ አምስት ኪሎ ግራም ወርቅ››
ናስ ከመዳብ እና ከሌላ ብረት ቅልቅል የሚገኝ ብረት ነው፡፡ ከንጹህ መዳብ ይልቅ ጠንካራ ነው፡፡
‹‹ በመቀጠልም ለአሥራ ሁለቱ የካህናት አለቆች እንዲህ አልኳቸው››
ወደ ኢየሩሳሌም በደረሱ ጊዜ፣ ብሩንና ወርቁን ናሱንም መቁጠራቸው ከእነዚህ ዕቃዎች ምንም እንዳላጎደሉ ያሳያል፡፡
በሙሴ ሕግ መሠረት፣ የሌዊ ነገዶች የቤተ መቅደሱን ሥራ ንበረቱንና መባዉን በማስተባበር ያገለግላሉ፡፡
‹‹የአኅዋ ወንዝን ትተን ተጓዝን›› ወይም‹‹ከአኅዋ ወንዝ ጀምረን ተጓዝን››
ይህ አኅዋ ወደሚባል ቦታ የሚፈስ ወንዝ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 8፡2 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ በዕብራውያን የዘመን መቁጠሪያ የመጀመሪያው ወር ነው፡፡ አሥራ ሁለተኛው ቀን በምዕራባውያን አቆጣጠር ወደ መጋት መጨረሻ የሚቃረብ ነው፡፡
የአምላክ እጅ በሕዝቡ ላይ ነው ማለት የእግዚአብሔር እርዳታ ከእነርሱ ጋር ነው የሚል ማሳሌአዊ አነጋገር ነው፡፡ ‹‹ እግዚአብሔር እየረዳን ነበር››
እጅ የሚለው እነዚያ ሰዎች ሊያደርጉ የሚችሉትን የሚያመለክት ነው፡፡ እነርሱም የሚጓዙትን ቡድኖች የሚያጠቁትን በቀጥታ የሚመለከት ነው፡፡ ‹‹ ከጠላታችን ጥቃት እና በመንገድ ላይ ከሚሸምቅብን አዳነን›› ወይም ‹‹ ጠላቶችና ዘራፊዎች በመንገድ ላይ እንዳያጠቁን ከእኛ አራቃቸው››
ይህ የሚያመለክተው ተጓዦቹ የያዙትን ዕቃዎች ለመዝረፍ በመመኘት ሊያጠቁአቸው የሚፈልጉትን ሌቦችንና ዘራፊዎችን ነው፡፡
ይህ በተግባራቂ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹ አሥራ ሁለቱ የካህናት አለቆች ብሩንና ወርቁን ሌሎችንም ዕቃዎች መዘኑአቸው››
እዚህ ላይ ‹‹ በሜሪሞት እጅ›› የሚለው የሚያመለክተው ብሩና ወርቁ ሌሎችም ዕቃዎች በእርሱ ቁጥጥር ሥር መቆጠራቸውን ነው፡፡ ሰዎቹ ዕቃዎቹን ከቆጠሩ በኋላ በእርሱ ቁጥጥር ሥር እንዲጠበቁ ለሜሪሞት ሰጡት፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
የዚህን ሰው ስም በዕዝራ 2፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች በባቢሎን ይኖሩ የነበሩ እና ባቢሎንን ትተው የወጡትን፣ ወደ ይሁዳ ወደ ኢየሩሳሌም የተመለሱትን የአይሁድ ምርኮኞችን የሚያመለክቱ ናቸው፡፡ ‹‹ከባቢሎን ምርኮኛነት ወደ ይሁዳ ወደ ኢየሩሳሌም የተመለሱት ስደተኛ ሕዝቦች››
‹‹12 --- 96 --- 77 --- 12››
እነዚህ ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተ ምዕራብ የሚገኙትን ሰዎች የሚያስተዳድሩ ባለ ሥልጣኖች ናቸው፡፡ በይሁዳ የሚኖሩትን ሰዎች ይጨምራል፡፡
ይህ ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተ ምዕራብ የሚገኘው ክፍለ ሐገር ስም ነው፡፡ ሱሳ ከምትባለው ከተማ ባሻገር ወንዙን ተሻግሮ ያለው ከተማ ነው፡፡ ይኽም ይሁዳን ይጨምራል፡፡ ይህንን በዕዝራ 4፡10 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ከባዕድ ምድር ሴቶችን አግብተዋል የእነርሱንም ሃይማኖት የራሳቸው አድርገዋል፡፡
አያሌ እስራኤላውያን የባዕድ ሴቶችን እንዳገቡ፣ የእነርሱንም አማልክት እንደሚያመልኩ ዕዝራበሰማ ጊዜ
ዕዝራ ሰዎቹ እግዚአብሔርን የሚያሳዝን ተግባር በመፈጸማቸው እጅግ ማዘኑን ለሁሉም አሳየ
ካህናቱ ፀሐይ በገባች ጊዜ የሚያቀርቡት መሥዋዕት
በሌላ አባባል ‹‹በሐፍረት ተቀመጦ›› ነበር (ዕዝራ 9፡4)፡፡ ‹‹ ምን ያህል እንዳዘንኩ ለማሳየት በመሬት ላይ ተቀመጥኩኝ››
‹‹በጉልበቴ ተንበርክኬ እጆቼን ወደ ሰማይ ዘረጋሁ››
‹‹አባቶቻችን ይኖሩበት ከነበረ ዘመን ጀምሮ››
‹‹ በደል›› እና ‹‹ኃጢአት›› የሚሉት ምስጢራዊ ስሞች እንድ ቅጽል ስም እና ግስ በተከታታይ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ ‹‹ በጣም በደለኛ --- ከሠራነው ከፉ ሥራችን የተነሣ››
ይህ በተግባራዊ ቅርጹ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹ ለነገሥታት እጅ --- አሳልፈህ ሰጠኸን››
እዚህ ላይ ‹‹እጅ›› የሚለው ሥልጣንን ወይም ቁጥጥርን ያመለክታል፡፡ ‹‹ ለዚህ ዓለም ነገሥታት ቁጥጥር አልፈን ተሰጠን›› ወይም ‹‹ ለዚህ ዓለም ነገሥታት አልፈን ተሰጠን››
ሰይፍ ሰዎች ሌሎች ሰዎችን አንደሚገድሉ የሚያመለክት ቃል ነው፡፡ ‹‹ ምርኮ›› እና ‹‹ብዝበዛ›› የሚሉት ረቂቅ ስሞች እንደ ግስ ሐረጎች ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ እንዲሁም ‹‹በእፍረት ፊት›› የሰውን ሁለንተና የሚያመለክት ሁኔታ ነው፡፡ ‹‹ለጠላቶቻችን ይገድሉን ዘንድ፣ ይይዙን ዘንድ፣ ይዘርፉን ዘንድ እና ያሳፍሩን ዘንድ››
እግዚአብሔር ምሕረት ለማድረግ መወሰኑ የሚያመለክተው ያ ምሕረት የተደረገለት መንቀሳቀስና መጓዝ የሚል መሆኑን ነው፡፡ ‹‹ አምላካችን እግዚአብሔር በእኛ ላይ ምሕረቱን ያደርግ ዘንድ ወሰነ››
‹‹ታማኝነት›› የሚለው ረቂቅ ስም ‹‹ታማኝ›› ወይም ‹‹የታመነ›› በማለት ሊገለጽ ይችላል፡፡ የዚህን ተመሳሳይ ሐረግ በዕዝራ 7፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ‹‹እርሱ ግን ለእኛ ታማኝ ነበር›› ወይም ‹‹እርሱ ለእኛ የታመነ ነበረ››
ንጉሡ በቀጥታ ቤተ መቅደሱን ሊያይ አይችልም፣ ነገር ግን በኢየሩሳሌም ምን እየተሠራ እንዳለ ያውቃል፡፡ እዚህ ላይ ‹‹ፊት›› የሚለው ቃል በእርሱ እውቀት ፊት ለማለት ጥቅም ላይ የዋለ አባባል ነው፡፡ ‹‹ ስለዚህ የፋርስ ንጉሥ ይህንን ያውቃል፡፡
ቤተ መቅደሱ
ሕዝቡ የሚጠበቅበት ቅጥር እግዚአብሔር ሕዝቡን የሚጠብቅ ስለመሆኑ ምሳሌአዊ አነጋገር ነው፡፡ ‹‹ሊጠብቀን ይችላል››
‹‹እስከ ዘመናት መጨረሻ››
‹‹ሥራችን›› እና ‹‹በደላችን›› የሚሉት ረቂቅ ስሞች እንደ ስም እና ቅጽል በቅደም ተከተላቸው ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ ‹‹ስላደረግናቸው መጥፎ ተግባሮች በደለኞችም ስለሆንን››
‹‹ልትገድለን ሲገባ፣ አልቀጣኸንም ይልቁንም አንዳዶቻችንነ በሕይወት እንኖር ዘንድ ተውከን››
ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹ ትእዛዛትህን መተላለፋችን ፈሞ ስህተት ነው ከአሕዛብም ጋር እንጋባ ዘንድ አይገባም››
ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹ ትቆጣናለህ --- ዘናመልጥም ብዬ እፈራለሁ፡፡››
‹‹የምናገረውን በአንክሮ ተመልከት››
‹‹ እኛ ሁላችን በደለኞች መሆናችንን ታያለህ››
‹‹ማንም ሰው ከበደል ነፃ የሆነ እንዳለ አታስብም››
ዕዝራ ስለራሱ ሲናገር ራሱን እንደ ተራ ሰው በመቁጠር ነበር
እየተነሣ እና በግምባሩ እየወደቀ
በቤተ መቅደሱ ትይዩ
ይህንን በዕዝራ 8፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
ይህንን በዕዝራ 8፡9 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
ይህ ለጉራ ሳይሆን፣ በሕዝብ ፊት የተደረገ ኑዛዜ ነው፡፡
‹‹እንረዳሃለን››
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
‹‹ምርኮኛቹም ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም እንዲሰበሰቡ እንደ አለቆቹና እንደ ሽማግሌዎቹ ምክር --- ምብረቱ እንዲወረስ›› ወይም ‹‹የይሁዳ እና የኢየሩሳሌም ሰዎች የማይመጣውን ሰው ንብረት እንዲወስዱ--- ከጉባዔም እንዲለዩት››
3ቀናት
‹‹ከሦስት ቀናት በኋላ››
ይህ በዕብራውያን ዘመን አቆጣጠር ዘጠነኛው ወር ነው፡፡ አሥራ ሁለተኛው ቀን በምዕራባውያብ ዘመን አቆጣጠር የታህሳስ አጋማሽ ነው፡፡
በቤተ መቅደሱ ፊት ለፊት የሚፈኝ ሰፊ ቦታ
‹‹መተላለፍ›› የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹ የሕዝብህን ጠላቶች ረዳን››
‹‹ካሁን ቀድም ካደረግነው በደል የከፋ በደል ማድረጋችንን እግዚአብሔር ቆጠረው››
ከ---ራቀ፣ ከ--- የተለየ ሆነ
ይህ ውስጠ ምስጢር አነጋገር በሆነ መንገድ ሊተረጎም ይችላል። ‹‹ይህንን ሥራ ሁሉ ለማከናወን ብዙ ጊዜ ያስፈልገናል››
ይህ በተግባራዊ ቅርጹ ሊተረጎም እንዲሁም በተለያዩ አረፍተ ነገሮች ሊቀመጡ ይችላሉ፡፡ ‹‹እናንተ በወሰናችሁት ጊዜ፡፡ ከከተማው አለቆችና ሽማግሌዎች ጋር ይምጡ››
የወንዶች ስሞች
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1. እነዚህ ሰዎች የከተማው ባለስልጣኖች ጥፋቱን እንዲመረምሩ አልፈለጉም ይም 2. የሰዎቹን ጋብቻ ማንም እንዲመረምር አልፈለጉም፡፡
አይሁድ ያልሆኑትን ሴቶች ያገቡትን ሕዝቡ መረመራቸው፡፡
ይህ በዕብራውያን የዘመን አቆጣጠር አሥረኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን የዘመን አቆጣጠር የመጀመሪያው ቀን ወደ ታህሳስ አጋማሽ ይጠጋል፡፡
ይህ በምዕራባውያን የዘመን አቆጣር ወደ መጋቢት አጋማሽ የሚቀርብ ነው፡፡
ይህንን በዕዝራ 2፡2 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
ይህንን በዕዝራ 3፡2 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
የወንዶች ስም
ይህንን በዕዝራ 8፡16 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
ዕዝራ አይሁድ ያልሆኑ ሴቶች ያገቡትን ወንዶች በዝርዝር መግለጹን ይቀጥላል፡፡
የወንዶች ስሞች፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡37 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
የወንዶች ስሞች
የወንድ ስም፡፡ ይህንን በዕዘራ 8 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
የወንድ ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡32 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የወንድ ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡18 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የወንዶች ስሞች፡፡ ይህንን እንዴት በዕዝራ 8፡13 እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የወንድ ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 8፡33 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ዕዝራ አይሁድ ያልሆኑ ሴቶች ያገቡትን ወንዶች በዝርዝር መግለጹን ይቀጥላል፡፡
የወንድ ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 8፡33 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የወንድ ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡6 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የወንድ ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡42 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የወንድ ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡03 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የወንድ ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡03 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ዕዝራ አይሁድ ያልሆኑ ሴቶች ያገቡትን ወንዶች በዝርዝር መግለጹን ይቀጥላል፡፡
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡7 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 8፡09 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የወንድ ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡22 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡06 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡11 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡06 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡16 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ዕዝራ አይሁድ ያልሆኑ ሴቶች ያገቡትን ወንዶች በዝርዝር መግለጹን ይቀጥላል፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 8፡04 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የወንዶች ስሞች፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡25 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡18 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡26 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 8፡33 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡32 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 8፡16 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡29 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ዕዝራ አይሁድ ያልሆኑ ሴቶች ያገቡትን ወንዶች በዝርዝር መግለጹን ይቀጥላል፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡19 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡27 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 8፡13 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡30 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የወንዶች ስሞች፡፡ይህንን በዕዝራ 10፡23 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡10 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 8፡33 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡06 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ዕዝራ አይሁድ ያልሆኑ ሴቶች ያገቡትን ወንዶች በዝርዝር መግለጹን ይቀጥላል፡፡
የወንዶች ስሞች፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡26 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡33 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡06 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡23 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ዕዝራ አይሁድ ያልሆኑ ሴቶች ያገቡትን ወንዶች በዝርዝር መግለጹን ጨረሰ
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡39 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡32 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡42 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 7፡03 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡29 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 8፡13 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡27 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የወንዶች ስሞች፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህንን በዕዝራ 10፡25 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
እነዚህ ከዕዝራ 10፡20 ጀምሮ በዝርዝሩ ውስጥ ያሉት ናቸው፡፡
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ተመልከት)
“ካሴሉ” በዕብራውያን የቀን መቁጠርያ ዘጠነኛው ወር ነው፡፡ ይህ ወር በምዕራባውያኑ የቀን መቁጠርያ በህዳር ወር መጨረሻ እና በታህሳስ ወር መጀመርያ ላይ የሚገኝ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወራት እና ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚሉትን ተመልከት)
ነህምያ የሚያመለክተው አርጤክስስ ንጉስ ሆኖ የገዛበትን የዓመታት ቁጥር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የፋርስ ንጉስ የሆነው አርጤክስስ ይገዛ በነበረበት በሃያኛው ዓመት” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ እና ደረጃ የሚያሳዩ ቁጥሮች የሚሉትን ተመልከት)
ይህ በኤላም አገር የሚገኝ የፋርስ ነገስታት ንጉሳዊ ከተሞች ከሆኑት አንዱ ነበር:: ይህ ስፍራ እጅግ በጣም ትልቅና ከፍ ባለ ጠንካራ ግንብ ዙርያውን የታጠረ ከተማ ነበር፡፡
አናኒ የነህምያ የስጋ ወንድሙ ነበር፡፡
“አናኒ ከሌሎች ጥቂት ሰዎች ጋር ከይሁዳ መጣ”
እነዚህ ሁለት ሀረጎች የሚናገሩት ስለ ተለያዩ ሰዎች ሳይሆን ስለ ተመሳሳይ ሰዎች ነው፡፡ የሚከተሉት አማራጭ ትርጉም ሊሆኑ ይችላሉ፡- 1) ምሮኮኞች ሆነው ወደ ባቢሎን የተወሰዱ ነገር ግን ከዚያ አምልጠው በኢየሩሳሌም ለመኖር የተመለሱ ጥቂት አይሁዳውያን ወይም 2) ወደ ባቢሎን ምርኮኛ አድርገው ሊወስዱአቸው ከሞከሩ ሰዎች አምልጠው በኢየሩሳሌም የቀሩት ጥቂት አይሁዳውያን፡፡ እነዚህ ሰዎች ከየት እንዳመለጡ ግልጽ ስላይደለ በትርጉም ላይ በግልጽ ለይቶ አለማስቀመጡu የተሻለ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከምርኮ ያመለጡትና በኢየሩሳሌም የቀሩት አይሁዳውያን” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
በዚህ “እነርሱም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አናኒ እና ከይሁዳ የመጡትን ሌሎች ጥቂት ሰዎችን ነው፡፡
በዚህ “ክፍለ ሀገር” የሚለው ቃል ይሁዳ በፋርስ ግዛት ስር የምትገኝ አንዲት የአውራጃ አስተዳደራዊ መዋቅር እነደሆነች ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የይሁዳ ክፍለ ሀገር” ወይም “ይሁዳ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰራዊቱ የኢየሩሳሌምን ቅጥር አፈራርሰውታል፣ በሮቿን ደግሞ አቃጥለውታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ተመልከት)
ነህምያ የተናገረው የጸለየውን ነገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከዚያም ለያህዌ እንዲሀ አልሁ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር በብሉይ ኪዳን ራሱን ለሕዝቡ የገለጠበት የእግዚአብሔር ስም ነው፡፡ ስለ ያህዌ እና ይህን ቃል እንዴት መተርጎም እንደሚገባ ትራንስሌሽን ወርድ የሚለውን ድህረ ገጽ ተመልከት፡፡
ነህምያ የሚናገረው ለያህዌ ስለሆነ “እርሱ” እና “የእርሱ” የሚሉት ተውላጠ ስሞች “አንተ” እና “የአንተ” ተብለው ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን ለሚወዱና የአንተን ትእዛዝ ለሚጠብቁ” (አንደኛ መደብ፣ ሁለተኛ መደብ እና ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
“ተመልከተኝ፡፡” በዚህ ክፍል “ዓይኖችህ ይከፈቱ” የሚለው ሀሳብ በዘይቤአዊ መንገድ የተገለጸ ሲሆን ለአንድ ሰው ትኩረት መስጠትን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትኩረትህን በኔ ላይ አድርግ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔ ባርያህ፣ የምጸልየውን ጸሎት ትሰማ ዘንድ፡፡” “ባርያ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ነህምያን ነው፡፡ አንድ ሰው ትህትና እና አክብሮት ለማሳየት ሲል ከአለቃው ጋር የሚነጋገረው እንዲህ ነበር፡፡
ይህን በማለቱ ቀንም ሌሊትም ይጸልያል፤ ነህምያ የጸሎቱን ድግግሞሽ አጉልቶ ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜ” (ወካይ ዘይቤ ይመልከቱ)
በዚህ ክፍል “ቤት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ቤተሰብን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔና ቤተሰቤ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ወደ እግዚአብሔር መጸለዩን ቀጠለ፡፡
“ማሰብ” የሚለው ፈሊጥ ማስታወስ የሚለውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እባክህ አስታውስ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ያዘዝከውን” እና “ቃልህን” በሚሉት ቃላት ውስጥ ያሉት ተውላጠ ስሞች እግዚአብሔርን ያመለክታሉ፡፡
“እበትናችኋለሁ” እና “የእናንተ” የሚሉት ቃላት ተውላጠ ስሞች የብዙ ቁጥር መግለጫ ሲሆኑ የሚያመለክቱት ደግሞ እስራኤላውያንን ነው፡፡
ያሕዌ ሰው ዘርን ሲዘራ እንደሚበትን እንዲሁ እስራኤላውያንን በአሕዛብ መካከል እንዲኖሩ እንደሚበትናቸው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአሕዛብ መካከል እንድትኖሩ አደርጋችኋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዓርፍተ ነገር በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንም እንኳ የእናንተ ሕዝብ ብበትናቸውም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ያሕዌ በምድር ላይ በጣም ሩቅ ያሉትን ቦታዎች “እስከ ሰማይ ዳርቻ” ብሎ ይጠራቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም ሩቅ ወደሆኑ ቦታዎች” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ የሚያመለክተው ቤተ መቅደሱ የሚገኝበትን ኢየሩሳሌምን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “… ይኖርበት ዘንድ ወደ መረጥኩት ወደ ኢየሩሳሌም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ክፍል “ስሜ” የሚለው ቃል የሚያሳየው ራሱን ያሕዌን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኖርበት ዘንድ የመረጥኩት ቦታ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ጸሎቱን ቀጠለ፡፡
ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ነህምያ ወደ ሌላ የጸሎት ሃሳብ መሸጋገሩን ለማሳየት ነው፡፡ እዚህ ላይ ነህምያ በያሕዌ ተስፋ ቃል ላይ ተመስርቶ ጥያቄውን ያቀርባል፡፡
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እስራኤላውያንን ነው፡፡
እዚህ ላይ “እጅህ” የሚለው ቃል ጥንካሬንና ሃይልን ያመለክታል፡፡ እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ ላይ በመሆን የያሕዌን ሃይል ታላቅነት ለማጉላት ጥንድ ሃሳቦችን መስርተዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በታላቅ ኃይልህ እና ከፍ ባለው ብርታትህ” ወይም “በጣም ኃያል በሆነው ብርታትህ” (ምትክ ስም እና ተመሳሳይ ጥንድ ሃሳብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ባርያህ” የሚለው የሚያመለክተው ነህምያን ነው፡፡ አንድ ሰው ትህትና እና አክብሮት ለማሳየት ሲል ከአለቃው ጋር የሚነጋገረው እንዲህ ነበር፡፡ ነህምያ 1፡6ን እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ላይ “ባርያዎችህ” የሚለው የሚያመለክተው ያህዌ ስለ ሕዝቡ እና ስለ ኢየሩሳሌም እንዲነሳ ይጸልዩ የነበሩትን የቀሩትን የእስራኤል ሕዝቦች በሙሉ ነው፡፡
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው የሚያሳየው ያሕዌን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን ለማክበር ደስ የሚሰኙትን” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ስጠው” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ነህምያን ሲሆን በእግዚአብሔር ፊት ያለውን ትህትና ለመግለጽ ራሱን በሶስተኛ መደብ ያመለከተበት ነው፤ “በዚህ ሰው” የሚለው የሚያመለክተው የፋርስን ንጉስ አርጤክስስን ነው፡፡
ነህምያ የሚናገረው ንጉሱ በሚያይበት እይታ ላይ ተመስርቶ ስለ ንጉሱ ዝንባሌ ወይም አመለካከት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጉሱ በእኔ ላይ ምህረቱን ያሳይ ዘንድ አድርግ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ነህምያ በንጉሱ ቤተ መንግስት ምን ይሰራ እንደነበር የሚያሳይ የዳራ መረጃ ነው፡፡ የአንተ ቋንቋ የዳራ መረጃ የሚያሳዩበት የራሳቸው የተለየ መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡ (የዳራ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
“ኒሳን” በዕብራይስጥ የቀን መቁጠርያ የመጀመርያው ወር ስም ነው፡፡ (የዕብራይስጥ ወራቶች የሚለውን ይመልከቱ)
“አርጤክስስ ንጉስ በሆነበት በ20ኛው አመት (ደረጃ የሚያሳይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ከዋናው የታሪክ ፍሰት ወጣ ብሎ ሌላ ነገር መጀመሩን ለማሳየት ነው፡፡ እዚህ ላይ ነህምያ በንጉሱ ፊት ስለነበረው መልክ የዳራ መረጃ ይሰጣል፡፡ (የዳራ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስለዚህም ንጉሱ”
እዚህ ላይ ነህምያ የተገለጸው በፊቱ ነው ምክንያቱም ፊት የሰውን ስሜት ሰለሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለምን አዘንህ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ተመልከት) (ወካይ ዘይቤ ይመልከቱ)
ይህ ነህምያ ልቡ እንዳዘነ እርሱም እንደዛው እንዳዘነ ያሳያል፣ ምክንያቱም ልብ የስሜቶች ሁሉ ማዕከል እንደሆነ ተደርጎ ስለሚታሰብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም አዝነሃል” (ወካይ ዘይቤ ይመልከቱ)
ነህምያ ንጉሱ ለጠየቀው ነገር መልስ ለመስጠት ሲዘጋጅ በጣም ፈራ ምክንያቱም ንጉሱ እንዴት እንደሚመልስለት አያውቅም ነበር፡፡
ነህምያ ለንጉስ አርጤክስስ ክብርን እያሳየ ነው፡፡ እዚህ ላይ “ለዘላለም” የሚለው ቃል ረዥም እድሜን የሚያሳይ የግነት ቃል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጉሱ ረዥም አመት ይኑር” (ግነት እና ጅምላ ምልከታ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ላይ ነህምያ የሚያዝንበት ምክንያት እንዳለው ለንጉሱ ለመንገር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ ተጠቀመ፡፡ ይህን በዓርፍተ ነገር ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዳዝን የሚያደርጉኝ በቂ ምክንያቶች አሉኝ፡፡” (መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
“አባቶቼ የተቀበሩበት ቦታ”
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እሳት በሮችዋን አፈራርሶታል” ወይም “ጠላቶቻችን በሮችዋን አቃጥለውታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ተመልከት)
“ከዚያም ለንጉሱ …. መለስኩለት”
ነህምያ ለንጉሱ ያለውን አክብሮት ለመግለጽ ራሱን በዚህ መንገድ ገለጸ፡፡
እዚህ ላይ በፊትህ ሲል ፍርድን ወይም ግምገማን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአንተ ፍርድ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“አባቶቼ የተቀበሩበት ከተማ”
ነህምያ ግንባታውን በሙሉ ራሱ ለመስራት አላሰበም፣ ነገር ግን የስራው መሪ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔና ሕዝቤ እንሰራው ዘንድ” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ደብዳቤ ስጠኝ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተ ምዕራብ በኩል የነበረው ግዛት ስም ነው፡፡ በሱሳ ከተማ ከነበረው ወንዝ ባሻገር ያለ ቦታ ነበር፡፡
ይህ የአንድ ወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር “መልካሚቱ እጅ” የሚያሳየው የእግዚአብሔርን “ሞገስ” ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእግዚአብሔር ሞገስ በእኔ ላይ ነበር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሰንባላጥ የአንድ ወንድ ስም ነው፣ ሖሮናውያን ደግሞ የአንድ ሕዝብ ወገን ነበሩ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሰው ባርያ የነበረ ነገር ግን ነጻ ወጥቶ በአሞን ከተማ ሹም ሆኖ እያገለገለ የነበረ ሰው እንደሆን ይታመናል፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“መድረሴን ሰሙ”
እዚህ ላይ የነህምያ “ልብ” የሚያመለክተው ሃሳቡንና ፈቃዱን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አነሳሳኝ” ወይም “መራኝ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ከኔ ጋር ምንም እንስሶች አልነበሩም”
በዚህ ጉብኝቱ ጥቂት ሰዎች ከነህምያ ጋር አብረው ነበሩ፣ ነገር ግን ነህምያ የሚናገረው በአንደኛ መደብ ነው ምክንያቱም ቀዳሚው ሰው እርሱ ሰለነበር ነው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሲመሽ፣ በሸለቆ በር በኩል ወጣሁ”
የበረሃ ውሻ
ይህ በር ቆሻሻ ከከተማው የሚወገድበት እንደነበር ይገመታል
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል ጠላቶች ሰብረው የከፈቱትን፣ ጠላቶቻቸው በእሳት አቃጥለው ያፈረሷቸውን የእንጨት በሮች፡፡ (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ከነህምያ ጋር የነበሩት ሰዎችም ተከትለውት ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ ወጥተን … እንዲሁም ተመለስን” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
“በሸለቆ በር በኩል”
ይህ የሚያመለክተው በኋላ ላይ ቅጥሩን በማደስ ሰራ ላይ የሚሳተፉትን ሰዎች ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኋላ ቅጥሩን የማደስ ስራ የሚሰሩት ሌሎች” (ግምታዊ እውቀትና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ታያላችሁ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ሲሆን ጥቅም ላይ የዋለው በነህምያ 2፡16 ላይ የተገለጹትን ሰዎች በሙሉ ለማመልከት ነው፡፡ (የሁለተኛ መደብ ቅርጾች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቻችን በሮችዋን በእሳት እንዴት እንዳቃጠሉት” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከእንግዲህ ወዲያ እንዳናፍር”
የእግዚአብሔር “መልካሚቱ እጅ” የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን “ሞገስ” ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእግዚአብሔር ሞገስ በእኔ ላይ ነበር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መገንባት እንጀምር” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“እጃቸውን አጠነከሩ” የሚለው ሐረግ አንድን ስራ ለመስራት ተዘጋጁ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህን መልካም ስራ ለመስራት ተዘጋጁ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ እነዚህን በነህምያ 2፡9-10 ላይ እንዴት እንደተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች ጥቅም ላይ የዋት ነህምያ ላይ ለመሳለቅ ነው፡፡ ይህ በዓርፍተ ነገር ቅርጽ ሊጻፉ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሞኝነት ስራ እየሰራችሁ ነው! በንጉሱ ላይ ልታምጹ አይገባም! (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የፋርስ ንጉስ አርጤክስስን ነው፡፡
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም “እንደገና መገንባት እንጀምራለን” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“እናንተ ግን በኢየሩሳሌም ምንም ድርሻ፣ ሕጋዊ መብት ወይም ሃይማኖታዊ ባለቤትነት የላችሁም“
“ከዚያም ታላቁ ካህን ኤልያሴብ ከካህናት ወንድሞቹ ጋር መጣ”
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“የመቶ ግንብ ግንብ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የግንብ ስም ነው፡፡ አንድ “ሐናንኤል” በሚባል ሰው ስም ስያሜ እንደተሰጠው መገመት ይቻላል፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት እነዚህ ሰዎች ከኢያሪኮ የመጡ ናቸው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከኢያሪኮ የመጡ ሰዎች” (የንብረት ባለቤትነት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“በሮችዋን አስገቡ” ወይም “በሮችዋን በቦታው አስቀመጡ”
“ቁልፎቹንና መቀርቀሪያዎቹን፡፡” እነዚህ በሮቹን በአስተግንብኝ ሁኔታ እንዲቆለፉ ያደርጉ ነበር፡፡
እነዚህ ሐረጎች የሚያመለክቱት ቅጥሩን ስለ መገንባት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሜሪሞት የሚቀጥለውን ክፍል አደሰ … ሜሱላምም ቅጥሩን አደሰ … ሳዶቅ ቅጥሩን አደሰ … ቴቁሐውያን ቅጥሩን አደሱ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቴቁሐ ከሚባል ከተማ የመጡ ሰዎች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አለቆቻቸው አድርጉ ብለው ያዘዟቸውን” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉም የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“በሮቹን አስገቡ” ወይም “በሮቹን በቦታቸው አስቀመጡ”
“ቁልፎቹንና መቀርቀሪያዎቹን፡፡” እነዚህ በሮቹን በአስተግንብኝ ሁኔታ እንዲቆለፉ ያደርጉ ነበር፡፡
ገባዖናውያንና ሜሮኖታውያን ሕዝቦች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተ ምዕራብ በኩል የነበረው ግዛት ስም ነው፡፡ በሱሳ ከተማ ከነበረው ወንዝ ባሻገር ያለ ቦታ ነበር፡፡ ይህ በነህምያ 2፡7 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ወርቅ አንጥረኛ ማለት የወርቅ ጌጣጌጥና ሌሎች የወርቅ እቃዎችን የሚሰራ ሰው ነው፡፡
እነዚህ ሐረጎች የሚያመለክቱት ቅጥሩን ስለማደስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወርቅ አንጥረኞች ቅጥሩን አደሱ … ኤርማፍ ቅጥሩን አደሰ … ሐሰበንያ ቅጥሩን አደሰ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ሐናንያም ቅጥሩን አደሰ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአጠገቡም የሽቶ ቀማሚ የነበረው ሐናንያ ቅጥሩን አደሰ፡፡” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ጥሩ መዓዛ እንዲኖራቸው በሰውነታቸው ላይ በትንሽ መጠን የሚያደርጉት ፈሳሽ ቅመሞች ናቸው፡፡
መሪ ወይም ዋና ገዢ
“እኩሌታ” ማለት ከሁለት እኩል መጠን ያላቸው ነገሮች አንዱ ማለት ነው፡፡ (ክፍልፋዮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ከዛኖዋ የመጡ ሰዎች”
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“የሸለቆ በር” ወይም “ወደ ሸለቆ የሚወስደው በር፡፡” ይህን እንደ ማብራሪያ ሳይሆን እንደ ስም ለመተርጎም ይሞከር፡፡
“በሮችዋን አስገቡ” ወይም “በሮችን በቦታቸው አደረጉ”
“ቁልፎቹንና መቀርቀሪያዎቹን፡፡” እነዚህ በሮቹ በአስተግንብኝ ሁኔታ ተዘግተው እንዲቆዩ ያደርጉ ነበር፡፡
ከሸለቆ በር እስከ ቆሻሻ መጣያ በር መካከል ያለውን የቅጥር ክፍል አደሱት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሸለቆ በር እስከ ቆሻሻ መጣያ በር አንድ ሺህ ክንድ ርዝመት ያለው የቅጥር ክፍል አደሱ” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የኢየሩሳሌምን ቅጥር እያደሱ እንደነበር ግልጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሺህ ክንድ ርዝመት ያለው የቅጥር ክፍል አደሱ” ወይም “ከሸለቆ በር ባሻገር ሌላ አንድ ሺህ ክንድ የቅጥሩን ክፍል አደሱ” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ ሺህ ክንድ፡፡” ይህ በዘመናዊ የርዝመት መለኪያ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “460 ሜትር” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ርቀት እና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ቆሻሻ ከከተማይቱ ይወገድ የነበረው በዚህ በር በኩል እንደነበር መገመት ይቻላል፡፡ ይህንን መግለጫ እንደ እንደ ማብራርያ ከመተርጎም ይልቅ እንደ ስም ለመተርጎም ይሞከር፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
የግዛቱ አለቃ መልክያ ነበር፣ ሬካብ አልነበረም፡፡
መሪ ወይም ዋና ገዢ፡፡ ይህንን በነህምያ 3፡9 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ የአንድ ቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“በሮቹን አስገባ” ወይም “በሮቹን በቦታቸው አደረጋቸው”
“ቁልፎችንና መቀርቀሪያዎች፡፡” እነዚህ በሮቹ በአስተግንብኝ ሁኔታ እንዲዘጉ ያደርጋሉ፡፡
የግዛቱ አለቃ የነበረው ሰሎም ነው፣ ኮልሖዜ አልነበረም፡፡
ይህ ማለት ቅጥሩ ከሼላን መዋኛ አጠገብ ነበር የሚገኘው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሼላን መዋኛን የከበበው ቅጥር” (የንብረት ባለቤትነት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
አለቃ የነበረው ነህምያ ነው፣ አዝቡቅ አልነበረም፡፡
እዚህ የተጠቀሰው ነህምያ ይህን መጽሐፍ ከጻፈው ሰው የተለየ ነው፡፡
መሪ ወይም ዋና ገዢ፡፡ ይህንን በነህምያ 3፡9 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
“እኩሌታ” ማለት ከሁለት እኩል መጠን ያላቸው ነገሮች አንዱ ማለት ነው፡፡ (ክፍልፋዮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስያሜዎች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሐረጎች የሚያመለክቱት ስለ ቅጥሩ እድሳት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “… እስካለው ስፍራ ቅጥሩን አደሱ … ሌዋውያን ቅጥሩን አደሱ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“ተዋጊዎች”
“ግዛቱን ወክሎ” ወይም “ግዛቱን በመወከል”
እነዚህ ሐረጎች የሚያመለክቱት ቅጥሩን ስለማደስ ነው ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእርሱም በኋላ የሃገራቸው ሰዎች ቅጥሩን አደሱ … የቅጥሩን ሌላ ክፍልም አደሱ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከእርሱ ቀጥሎ”
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
የግዛቱ አለቃ የነበረው በዋይ ነው፣ ኤንሐዳድ አልነበረም፡፡
እነዚህ የቦታ ስያሜዎች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
አለቃ የነበረው ኤጽር ነው፣ ኢያሱ አልነበረም፡፡
“ወደ ጦር መሳርያ ቤት ከሚያመሩት ደረጃዎች ፊት ለፊት የሚገኘው”
የጦር መሳርያዎች የሚቀመጡበት ስፍራ
“ከእርሱ ቀጥሎ”
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ቅጥሩን ሰለማደስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የቅጥሩን ሌላ ክፍል አደሰ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሐረጎች የሚያመለክቱት የቅጥሩን መታደስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኢየሩሳሌም ዙሪያ ቅጥሩን አደሱ፣ ብንያምና አሱብ ቅጥሩን አደሱ … ዓዛርያስ ቅጥሩን አደሰ … ቢንዊ ቅጥሩን አደሰ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ከእነርሱ ቀጥሎ … ከእርሱ ቀጥሎ”
“ከቤታቸው ፊት ለፊት”
እነዚህ ሐረጎች የሚያመለክቱት የቅጥሩን መታደስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፋላል … ቅጥሩን አደሰ … ፋሮስ ቅጥሩን አደሰ … ባርያዎቹ … ቅጥሩን አደሱ … የቅጥሩን ሌላኛ ክፍሎች አደሱ፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ወደላይ የሚወጣውን ግንብ”
“የእስራኤል መሪ ታላቁ ቤተመንግስት”
ይህ ጠባቂዎቹ ይኖሩበት የነበረው ቦታ ነው፡፡
“ከእርሱ ቀጥሎ”
ይህ የቦታ ስያሜ ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ከውሃው በር ፊት ለፊት”
“ታላቁ ግንብ … ታላቁ ግንብ፡፡” “የቆመው ግንብ” የሚለው ሐረግ ከቅጥሩ ወጣ በሎ የሚታየው ረጅሙ ግንብ ነው፡፡ ሁለቱም ሐረጎች ስለ አንድ ግንብ እንደሚያወሩ ይገመታል፡፡
እነዚህ ቴቁሐ ከሚባል ከተማ የመጡ ሕዝቦች ናቸው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡5 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሐረጎች የሚያመለክቱት ስለ ቅጥሩ መታደስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ካህናት ቅጥሩን አደሱ … የቅጥሩን ክፍል አደሱ … የቅጥሩን የምስራቅ በር ክፍል አደሱ … የቅጥሩን ሌላ ክፍል አደሱ … የቅጥሩን ተቃራኒ ክፍል አደሱ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“በላይ” የሚለው ቃል እዚህ ጥቅም ላይ የዋለው የካህናቱ ቤት በከፍታ ከፈሱ በር በላይ ከፍ በሎ ይገኝ ሰለነበር ይመስላል፡፡
“ከራሱ ቤት ፊት ለፊት”
“ከእነርሱ ቀጥሎ … ከእርሱ ቀጥሎ”
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
የምስራቁ በር ጠባቂ የነበረው ሸማያ ነው፣ ሴኬንያ አልነበረም፡፡
“የምስራቁን በር ይጠብቅ የነበረው ሰው” ወይም “የምስራቁን በር ይከፍትና ይዘጋ የነበረው ሰው”
“ስድስተኛ የወንድ ልጅ” ወይም “በቁጥር ስድስተኛ የነበረው ወንድ ልጅ” (ደረጃ የሚያሳይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
“አርሱ ይኖርበት ከነበረበት ክፍሎች ፊት ለፊት፡፡” “እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሜሱላምን ነው፡፡
“ከእርሱ ቀጥሎ”
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ወርቅ አንጥረኛ ማለት የወርቅ ጌጣጌጥና ሌሎች የወርቅ እቃዎችን የሚሰራ ሰው ነው፡፡
እነዚህ ሐረጎች የሚያመለክቱት ቅጥሩን ስለማደስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስከ ነጋዴዎቹ ቤት ድረስ ያለውን ቅጥሩን አደሰ … ነጋዴዎች ቅጥሩን አደሱ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሻጮች” ወይም “ነጋዴዎች”
እዚህ ላይ ነህምያ አዲስ የታሪኩን አዲስ ክፍል መጀመሩን ለማመልት ሲል “አሁን” የሚለውን ቃል ይጠቀማል፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ይህ በነህምያ 2፡10 ላይ እንዴት እንደተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ነደደ” ተብሎ የተገለጸው አይሁዳውያን የፈረሰውን ቅጥር እያደሱ መሆኑን ሰንባላጥ መገንዘቡ ነው፡፡ ይህ ደግሞ የሰንባላጥ ንዴት እንደሚንድድ እሳት እንደሆነነ በጣም እንደተበሳጨ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እጅግ በኃይል ተናደደ” ወይም “በጣም ተናደደ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በዘመዶቹ ፊት” ወይም “በወገኖቹ ፊት”
ሰንባላጥ እነዚህን ጥያቄዎች የሚጠይቀው በአይሁዳውያን ላይ ለመሳለቅ ነው፡፡ እነዚህ በዓርፍተ ነገር መልክ ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ደካማ አይሁዳውያን ምንም ነገር ሊያሳኩ አይችሉም፡፡ ከተማቸውን ከጥፋት አድነው ለራሳቸው ሊያደርጉ አይችሉም፡፡ መስዋዕት አያቀርቡም፡፡ (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“አቅመ ቢስ አይሁዶች”
በአንድ ቀን ስራው ሊያልቅ አይችልም ሲል አንድን ነገር ቶሎ ሰርቶ መጨረስ አለመቻልን ለማሳየት ነው፡፡” አማራጭ ትርጉም፡- “በቶሎ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰንባላጥ ይህንንም ጥያቄ የሚጠይቀው በአይሁዳውያን ላይ ለመሳለቅ ነው፡፡ ይህ በዓርፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተቃጠለው የፍርስራሽ ክምር መካከል ለድንጋዮቹ እንደገና ነፍስ ሊዘሩባቸው አይችሉም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎቹ ከተማውን ነፍስ እንደዘሩበት ያህለ ደግመው ስለመስራታቸውና ስለመገንባታቸው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተቃጠሉትና ወደ ፍርስራሽነት ከተለወጡት የማይጠቅሙ ድንጋዮች ከተማይቱን ያድሳሉ ደግሞም ቅጥሩን እንደገና ይሰራሉ፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች አቃጥለው የፍርስራሽ ክምር ካደረጉት ድንጋይ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰንባላጥ የሚሰራው ቅጥር ደካማ እንደሆነ ለማሳየትና በእነርሱ ላይ ለመሳለቅ ቀበሮ ቢወጣበት እንደሚያፈርሰው ግነት በተሞላበት ንግግር ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚገነቡት ቅጥር በጣም ደካማ ከመሆኑ የተነሳ ትንሽ ቀበሮ እንኳን ቅጥሩ ላይ ቢወጣ የድንጋዩ ቅጥራቸው ይፈራርሳል፡፡” (ግነትና ጅምላ መግለጫየሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ነህምያ ወደ እግዚአብሔር ይጸልያል፡፡ ይህ በግልጽ ሊብራራና በትምህርተ ጥቅስ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ ከዚያም ጸለይሁ፣ “አምላካችን ስማ … ሰራተኞችን አስቆጥተዋቸዋልና፡፡ ስለዚህም …” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አይሁዳውያንን ነው፡፡ ይህ በዓረፍተ ነገር ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቻችን ንቀውናልና አምላካችን ስማ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቻቸው እንዲበዘብዙአቸው አድርግ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስድባቸውን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሰንባላጥና የጦብያን ስድብ ነው፡፡ “በራሳቸው ላይ” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ጠቅላላ ሕዝቡን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስድባቸው በራሳቸው ላይ ይሁንባቸው” ወይም “ስድባቸው በራሳቸው ላይ መሳለቂያ እንዲሆኑ ያድርጋው፡፡” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአካል ሊከደኑ እንደሚችሉ እቃዎች እንዲሁ የአንድ ሰው ኃጢአት እንደሚከደንና ይቅር እንደሚባል ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይቅር አትበል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሊሰረዝ እንደሚችል አንድ ጽሑፍ የአንድን ሰው ኃጢአት እንደሚወገድና እንደሚረሳ የሚያሳይ ው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በደላቸውን አትርሳ”
“ገንቢዎቹን አናድደዋቸዋል”
“ቅጥሩን ደግመን ገነባን”
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቅጥሩን አንድ ላይ አጋጠምነው፤ ከጠቅላላ ቁመቱም ግማሹን ያህል ነበር” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እኩሌታ” ማለት ከሁለት ሁለት እኩያ መጠን ካላቸው ነገሮች አንዱ ማለት ነው፡፡ (ክፍልፋዮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ነህምያ ወደ እግዚአብሔር ይጸልያል፡፡ ይህ በግልጽ ሊብራራና በትምህርተ ጥቅስ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ ከዚያም ጸለይሁ፣ “አምላካችን ስማ … ሰራተኞችን አስቆጥተዋቸዋልና፡፡ ስለዚህም …” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አይሁዳውያንን ነው፡፡ ይህ በዓረፍተ ነገር ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቻችን ንቀውናልና አምላካችን ስማ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቻቸው እንዲበዘብዙአቸው አድርግ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስድባቸውን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሰንባላጥና የጦብያን ስድብ ነው፡፡ “በራሳቸው ላይ” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ጠቅላላ ሕዝቡን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስድባቸው በራሳቸው ላይ ይሁንባቸው” ወይም “ስድባቸው በራሳቸው ላይ መሳለቂያ እንዲሆኑ ያድርጋው፡፡” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአካል ሊከደኑ እንደሚችሉ እቃዎች እንዲሁ የአንድ ሰው ኃጢአት እንደሚከደንና ይቅር እንደሚባል ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይቅር አትበል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሊሰረዝ እንደሚችል አንድ ጽሑፍ የአንድን ሰው ኃጢአት እንደሚወገድና እንደሚረሳ የሚያሳይ ው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በደላቸውን አትርሳ”
“ገንቢዎቹን አናድደዋቸዋል”
“ቅጥሩን ደግመን ገነባን”
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቅጥሩን አንድ ላይ አጋጠምነው፤ ከጠቅላላ ቁመቱም ግማሹን ያህል ነበር” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እኩሌታ” ማለት ከሁለት ሁለት እኩያ መጠን ካላቸው ነገሮች አንዱ ማለት ነው፡፡ (ክፍልፋዮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሕዝቡ ንዴታቸው አንድ ነገር በውስጣቸው የሚነድድ እስከሚመስል ድረስ በጣም ተናድደው እንደነበር የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም ተናደዱ” ወይም “ሃይለኛ ንዴት ተፈጠረባቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ኢየሩሳሌም” የሚለው በዚያ የሚኖሩ ሕዝብን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሕዝብን ይወጉና ያሸብሩ …” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ከተማው ለመጠበቅ በቅጥሩ ዙሪያ ዘቦችን አቆምን”
ፍርስራሽ “የተቃጠለ ድንጋይ” ወይም “የተሰባበረ ድንጋይ” ወይም “የማይጠቅም ድንጋይ” ነው፡፡
“አጠገባቸው እስክንደርስ ድረስ ስንመጣ አያዩንም”
ይህ ብዙ አቅጣጫዎችን ይወክላል፡፡ “ሁሉም” የሚለው ቃል “ብዙ” ይወክላል የሚለውን የሚያጋንን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከብዙ አቅጣጫዎች” (ግነትና ጅምላ መግለጫየሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ 10 ቁጥር “ብዙ” የሚለውን ቃል የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ጊዜ ነገሩን” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ለአደጋ በተጋለጡ ቦታዎች”
ይህ ከእያንዳንዱ ቤተሰብ የተመረጡ ብዙ ሰዎችን ያመለክታል፣ ምርጫው ሴቶችንና ሕጻናትን እንደማይጨምር ይገመታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከያንዳንዱ ቤተሰብ ሰዎችን አቆምኩ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“አስቡ” የሚለው ቃል ማስታወስ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጌታን አስታውሱ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“እንዲህ ሆነ”
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ ሃሳባቸው አውቀናል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ወጣት ልጆቼ ይሰሩ ነበር”
“እኩሌታ” ማለት ከሁለት እኩል መጠን ያላቸው ነገሮች አንዱ ማለት ነው፡፡ (ክፍልፋዮች የሚለውን ይመልከቱ)
“መሪዎቹ ከሕዝቡ ሁሉ ጀርባ ይሆኑ ነበር”
ይህ ግነት ነው፡፡ በሚሰሩበት ጊዜ ሁሉ በአንድ እጅ ብቻ አይሰሩም ነበር፣ ነገር ግን ራሳቸውንና በዙሪያቸው ያሉትን ሰዎች ለመከላከል ዝግጁ ለመሆን የጦር መሳሪያቸው ሁልጊዜ ከነሱ ጋር ነበር፡፡ (ግነትና ጅምላ መግለጫየሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል የሚያሳየው ነህምያን ነው፡፡
እነዚህ በነህምያ 4፡16 ላይ የተገለጹት መሪዎች ናቸው፡፡
እዚህ ላይ “ታላቅ” የሚለው ቃል “መጠነ ሰፊ” ወይም “ትልቅ” ለማለት ነው፡፡
ይህ አንድ ሰው መለከትን ሲነፋ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው ቀንደ መለከቱን ሲነፋ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እኩሌታ” ማለት ከሁለት እኩል መጠን ያላቸው ነገሮች አንዱ ማለት ነው፡፡ (ክፍልፋዮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሙሉ ቀንን፣ ብርሃን ባለበት ጊዜ ሁሉ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከቀን ጅማሬ እስከ ምሽቱ ጅማሬ ድረስ”
ይህ የማለዳ ጸሐይ የሚወጣበት ጊዜ ማለትም “ንጋት” ነው፡፡ እዚህ የጸሐይ መውጫ ጊዜ “ንጋት” ተብሎ ይጠራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጸሐይ መውጫ” ወይም “ንጋት” (ተዛምዶአዊ ዘይቤ ይመልከቱ)
“ኢየሩሳሌም ውስጥ”
“ልብስ አላወለቅንም”
እነርሱ ቅጥሩን በማደስ ላይ ስለነበሩ ሰራተኞቹ ስራ ለመስራት፣ ለመግዛትና ለማረስ ለቤተሰባቸው የሚያስፈልግ ምርት ለማቅረብ በቂ ጊዜ አልነበራቸውም፡፡ የዚህ ዓርፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ጥርት ባለ መልኩ መጻፍ ይቻላል፡፡ (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ቅጥሩን በማደስ ላይ ተሰማርተው የነበሩትን ወንዶች ነው፡፡
“ጩኸት” የሚለው ቃል እንደ ግስ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በታላቅ ድምጽ ጮኹ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“እንደ ማስያዣ እርሻችንን ሰጥተናል” ወይም “እርሻችንን በማስያዣ እንድንሰጥ ሆነናል”
እዚህ ስፍራ አይሁዳውያኑ ከሌሎች አይሁዳውያን ጋር በዘር አንድ እንደሆኑና እንደሌሎቹ አይሁዳውያን እነርሱም እንደሚጠቅሙ ይናገራሉ፡፡ የዚህ ትርጉም በግልጽ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የኛ ቤተሰቦችም እንደሌሎች አይሁዳውያን ቤተሰቦች አይሁዳውያን ናቸው፣ የእነርሱ ልጆች ለእነርሱ እንደሚጠቅሙ ሁሉ የኛም ልጆች ለእኛ በጣም ጠቃሚ ናቸው” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እነርሱ የቤተሰብ አባላትን የሚያመለክት ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቤተሰባችን” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሴት ልጆቻችን ውስጥ አንዳንዶችን ለባርነት ሸጠናቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
የሰዎቹ እርሻና የወይን ማሳ በማስያዣ ተይዞ የእነርሱ ሰላልነበረ ምርት አምርተውና ገንዘብን አግኝተው ቤተሰባቸውን መደገፍ አይችሉም ነበር፡፡ የዚህ ሙሉ ትርጉም በግልጽ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን ይህንን ሁኔታ መቀየር አልቻልንም፣ ምክንያቱም ሕይወታችንን መምራት የምንችልበት እርሻችንና የወይን ማሳችን አሁን ሌሎች ሰዎች በንብረትነት ይዘውታል” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያሳየው አንድን ነገር ለማድረግ ተገቢው ግብአት እንደሌላቸው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ ማድረግ አልቻልንም” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጩኸት” የሚለው ቃል በግስ መልክ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሲጮኹ በሰማሁ ጊዜ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ አይሁዳዊ ለሌላ አይሁዳዊ በወለድ ማበደር እንደማይችል እያንዳንዱ አይሁዳዊ ሊያውቀው የሚገባ ነገር ነበር፡፡ የዚህ ትርጉም በግልጽ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እያንዳንዳችሁ ከወንድሞቻችሁ ወለድ ትወስዳላችሁ፣ እርሱ ደግሞ በሕጉ መሰረት ትክክል አይደለም” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ብዙ ቁጥር ያላቸው ሰዎችን ሰብስቦ እነዚህን ክሶች በእነርሱ ላይ አቀረበ ማለት ነው፡፡ የዚህ ትርጉም በግልጽ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትልቅ ጉባዔ ሰብስቤ በእነርሱ ላይ እነዚህን ክሶች ተናገርኩባቸው” ወይም “በጉባዔ ፊት ከሰስኳቸው” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት እነርሱ የቤተሰብ አባሎቻቸውን ባርያ እንዲሆኑ ለሌሎች አይሁዶች እየሸጧቸው ነበር ማለት ነው፡፡ የዚህ ትርጉም በግልጽ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የራሳችሁን ሰዎች ወገኖቻችሁ ለሆኑት ለአይሁዳውያን ባርያ እንዲሆኑና መልሰውም ለእኛ እንዲሸጡልን ሸጣችኋቸው” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ባርያ እንዲሆኑ ሰዎች ለአሕዛብ የሸጧቸውን” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔ” የሚለው ቃል የሚወክለው ነህምያን ነው፡፡
“እናንተ” የሚለው ቃል የሚወክለው የአይሁድ አለቆችን ነው፡፡
ይህ ነህምያ አለቆቹን ለመገሰጽ የተጠቀመበት መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ ነው፡፡ በዓርፍተ ነገር መልክ መተርጎም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቻችን አሕዛብ እንዳይሰድቡን እግዚአብሔርን በመፍራት መመላለስ አለባችሁ” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ እዚህ ላይ “ተመላለሱ” የሚያመለክተው ስለ ሰው ባሕርይ እና የአኗኗር ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕይወታችሁን እግዚብሔርን በሚያከብር መንገድ ኑሩ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስድብ” የሚለው ቃል “ስላቅ” እና “ሹፈት” ማለት ነው፣ በግስ መልክም መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቻችን ከሆኑት ከአህዛብ ስድብ” ወይም “የጠላቶቻችን የአህዛብ ስድብ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ማዋስ ወይም ተመልሶ እንዲሰጠን በመጠበቅ ለአንድ ሰው አንድ ነገር መስጠት
ይህ አንድ ሰው ካለበት ብድር እንዲወጣ ወይም ብድሩን እንዲከፍል ከሌላ ሰው የሚዋሰው ብር፣ ምግብ ወይም ቁሳቁስ ነው፡፡ ስለዚህም ተበዳሪው የአበዳሪው ባለእዳ ይሆናል ማለት ነው፡፡
ተበዳሪው ወለድ የሚጠየቅበት የብድሩ መጠን የተወሰነ ክፍል ነው፡፡
“አስከፈላችኋቸው” ወይም “እንዲከፍሉ አደረጋችኋቸው”
እዚህ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል የሚወክለው የአይሁድ አለቆችን ነው፡፡
የአይሁድ አለቆች ድሃ የሆኑ ሌሎች አይሁዶች በወለድ የከፍሏቸውን ገንዘብ እንመልስላቸዋለን እያሉ ነው፡፡
“አማልኋቸው” በሚለው ቃል ውስጥ ያለው የድርጊት ተቀባይ አመልካች የሚወክለው የአይሁድ አለቆችን ነው፡፡
“ጠርቼ” በሚለው ቃል ውስጥ ያለው የባለቤት አመልካች የሚወክለው ነህምያን ነው፡፡
“የልብሴን ኪሶች አራገፍኩ፡፡” ብዙ ጊዜ በብሉይ ኪዳን ዘመን መኃላዎች በሚፈጸሙበት ጊዜ ቃል ለተገበው ነገር እንደ ምስክር እንዲሆን በአንዳድ አካላዊ እንቅስቃሴ ወይም ድርጊቶች ይገለጻሉ፡፡ ነህምያ የአይሁድ አለቆች የገቡትን ቃል ባይፈጽሙ የሚደርስበቸውን ነገር ልብሱን በማራገፍ አሳያቸው፡፡ (ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ነህምያ ልብሱን እንዳራገፈው ሁሉ እግዚአብሔር መሃላውን ያልፈጸመውን ሰው እግዚአብሔር ከቤቱ እንዲያራግፈውና ሃብቱን በሙሉ እንዲወስድበት ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በልብሴ ኪስ ውስጥ የነበረውን ማንኛውንም ነገር እንዳረገፍሁ እንደዚሁ መሃላውን ከማይጠብቀው ከእያንዳንዱ ሰው እግዚአብሔር ንብረቱንና ቤቱን በሙሉ ይውሰድበት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ከተሾምኩ” የሚለው ቃል ላይ ያለው የባለቤት አመላካች የሚወክለው ነህምያን ነው፡፡
“ከ20ኛው ዓመት እስከ 32ኛው ዓመት” (ደረጃ የሚያሳዩ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አርጤክስስ ንጉስ በሆነበት”
“12 ዓመታት” ወይም “በአስራ ሁለት አመታት ውስጥ፡፡” ነህምያ የዓመታቱን ቁጥር ደጋግሞ የሚናገረው እርሱ ገዢ በነበረበት ጊዜ በሙሉ ያለማቋረጥ የሰራውን ስራ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቡ ለአለቃ የሚያቀርበውን ምግብ በላ”
“በየቀኑ ለሚያስፈልጋቸው”
“የቀድሞ ገዢዎች” ወይም “ቀድሞ ይገዙ የነበሩ ገዢዎች፡፡” ነህምያ የይሁዳ የመጀመርያ ገዢ አልነበረም፡፡
“40 ሰቅል” ወይም “40 የብር ሳንቲሞች” (ቁጥሮችና መጽሐፍ ቅዱሳዊ መገበያያ ገንዘቦች የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔ ግን እግዚአብሔርን ስለምፈራ ምግቡን አለወሰድኩም” ወይም “እኔ ግን እግዚአብሔርን ስለፈራሁ ምግቡን አልወሰድኩም”
“እኔ” የሚለው የሚያመለክተው ነህምያን ነው፡፡
“አልገዛንም” የሚለው ቃል ውስጥ የባለቤት አመልካቹ የሚወክለው ነህምያና ሰራተኞቹን ነው፡፡
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰራተኞቼን በሙሉ ወደዚያ ሰበሰብኳቸው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቅጥሩን ለመገንባት”
“አንድ መቶ አምሳ ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ለእነዚህ ሰዎች በሙሉ ምግብ የማቅረብ ኃላፊነት ነበረበት፡፡ ይህ በግልጽ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከዚህ በተጨማሪ በየቀኑ ከገበታችን 150 ሰዎች ከአይሁድና ከሹማምንት የመመገብ ኃላፊነት ነበረብኝ፤ እንዲሁም በዙሪያችን ካሉ አሕዛብ ሃገሮች የመጡ እንግዶችን እንግብ ነበር” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የገዢውን ገበታ ያመለክታል፡፡ ይህም ለማህበረሰቡና በተለያዩ ሃሳቦች ዙሪያ ለመወያየትም የሚጠቅም ገበታ ነበር፡፡
የመንግስት መሪዎች
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በየቀኑም ሰራተኞቼን … እንዲያዘጋጁ እነግራቸው ነበር” ወይም “በየቀኑ ለሰራተኞቼ … ከመዓዱ እንዲያስተናናዱን እነግራቸው ነበር” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“6 የተመረጡ … 10 ቀናት” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ለሁሉም ሰው የሚበቃ ወይን”
“ቢሆንም ግን ለአለቃ የሚሰጠውን የምግብ አበል ፈጽሞ አልጠየቅሁም”
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ ይህ እግዚአብሔር እንዲያስበውና እንዲያስታውሰው የቀረበ ልመና ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አስታውሰኝ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነህምያ ለሕዝቡ ስላደረገው መልካም ነገር በሙሉ እግዚአብሔር ዋጋ እንዲሰጠው የሚለምንበት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዋጋዬን ስጠኝ” ወይም “መልካም ነገሮችን እንዲሆኑልኝ አድርግ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ እነዚህ በነህምያ 2፡9-10 ላይ እንዴት እንደተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ የቅጥሩን ደግሞ መገንባት ይቆጣጠር ነበር ነገር ግን እርሱ ራሱ አልገነባውም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቅጥሩን ገነባን … አላቆምንም ነበር” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቅጥሩን ክፍሎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንኛውንም የቅጥሩ ክፍል” ወይም “በከተማው ቅጥር ላይ ማንኛውም ክፍተት” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ከመልዕክቱ ጋር መልዕክተኛን ላኩ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልዕክተኛ ወደ እኔ ላኩ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስያሜ ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ የቅጥሩን መገንባት ተቆጣጥሮአል፡፡ እርሱ ብቻውን አልገነባውም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ታላቅ ስራ እየሰራን ነው” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የሰንባላጥን ጥያቄ ለመሞገት የተጠየቀ ነው፡፡ ይህ በዓረፍተ ነገር ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስራውን አቋርጬ ወደ እናንተ ልወርድ አልችልም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ልወርድ” የሚለው ቃል እዚህ ላይ ጥቅም ላይ የዋለው ነህምያን የጠሩበት ቦታ ማለትም የኦኖ ሜዳ ከኢየሩሳሌም ዝቅ ብሎ የሚገኝ ስለሆነ ነው፡፡
ይህ መልዕክት ለብቻው መነገሩ ቀድሞ ከነበሩ ከሌሎቹ መልዕክቶች በተወሰነ መልኩ ለየት እንደሚል ለማሳየት ነው፤ ስለዚህ መልዕክቱም ትኩረት ሊደረግበት ይገባል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰንባላጥ መልዕክተኛውን እንደቀደመው እንደገና ወደ እኔ ላከ” ወይም “ሰንባላጥ መልዕክተኛው በመላክ አምስተኛውን መልዕክት ላከብኝ” (ደረጃን የሚያሳዩ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ደብዳቤው ያለታሸገ የዲፕሎማሲያዊ መልዕክት ነበር፡፡ ይህ ደግሞ ለተቀባዩ ስድብ ነው ምክንያቱም መልዕክቱን ይዞ የሚንቀሳቀሰው ሰው በቀላሉ ሊያነበውና በአካባቢው ላለው ሕዝብ የደብዳቤውን ይዞታ ማካፈል ስለሚችል ነው፡፡
ይህ ማለት ደብዳቤው ከእርሱ ጋር ነበር ነገር ግን ሁልጊዜ በእጁ ይዞት ይንቀሳቀሳል ማለት አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእርሱ ጋር ነበር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የዚህ ወሬ ጭምጭምታ በአካባቢው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በጊዜው አይሁዳውያንን ይገዛ የነበረው የፋርስ ንጉስ አርጤክስስ ላይ አመጽ ያስባሉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአርጤክስስ ላይ አመጽን ልታስነሱ ማሰባችሁን …” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ንጉስ አርጤክስስ ይሰማል”
“ስለዚህም ና እንገናኝ”
እዚህ ላይ “እኔ” የሚለው የሚወክለው ነህምያን ሲሆን “እርሱ” የሚለው ደግሞ ደግሞ ሰንባላጥን ነው፡፡
“ከጻፍካቸው ነገሮች አንዱም አልተከሰተም”
እዚህ ላይ “ልብ” የሚያመለክተው “አእምሮ”ን ነው፣ አእምሮም የአንድ ሰው ፍላጎትና አሳብ ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ በአእምሮህ ውስጥ ፈጥረሃቸዋልና” ወይም “አንተ በራስህ ሃሳብ ውስጥ ፈጥረሃቸዋልና” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እነርሱ” የሚለው የነህምያ ጠላቶች የነበሩትን ሰንባላጥ፣ ጦብያ ጌሳምና የእነርሱን ተከታዮች የሚያመለክት ነው፡፡ “እኛ” የሚለው ደግሞ አይሁዳውያንን ያመለክታል፡፡
ይህ ቅጥሩን የመገንባት ስራቸውን ያቆማሉ የሚለውን ሃሳሳ ገላጭ ሐረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም “በቅጥሩ ላይ የተሰማሩት ሰራተኞች ቅጥሩን መገንባት ያቆማሉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ነህምያ “እጆቹን” እንዲያጠነክር በመጠየቅ እርሱን እንዲየጠነክረው እግዚአብሔርን ይለምናል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አበርታኝ” ወይም “ድፍረት ስጠኝ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
በቤት ውስጥ ተዘግቶ ለመቀመጡ ጸሃፊው ምክንያት አያቀርብም፣ ስለዚህ ጠቅላላ ቃላትን በመጠቀም ሰውየው በቤት ውስጥ ተቀምጦ ነበር ማለት ይሻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቤቱን ለቅቆ መውጣት የማይችለው” ወይም “በአለቆች ከቤት እንዳይወጣ የታዘዘው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ እነዚህን መልስ የማይሰጥባቸውን ጥያቄዎች የተጠቀመው ሸማያ ያቀረበለትን ሃሳብ እንደማያደርገው አስረግጦ ለመናገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደኔ ዓይነት ሰው አይሸሽም፡፡ እንደኔ ዓይነት ሰው ነፍሱን ለማትረፍ ብሎ መቅደስ አይገባም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔን ለመቃወም ትንቢት ተናገረ”
ቤተ መቅደስን እንደ መሸሸጊያ ቦታ መጠቀም በደል ነበር፡፡ ይህንን ግልጽ ማድረግ ጠቃሚ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መቅደስን በማይገባ መንገድ በመጠቀም እበድል ዘንድ”
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ ለእኔ መጥፎ ስም መስጠት እንዲችሉ” ወይም “ስለ እኔ መጥፎ የሆነ ነገር እንዲናገሩ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አስታውስ”
ይህ የሴት ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቅጥሩን ገንብተን ጨረስን” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“በኤሉል ወር በ25ኛው ቀን፡፡” ኤሉል በዕብራይስጥ የቀን መቁጠርያ ስድስተኛው ወር ነው፡፡ (የዕብራይስጥ ወራት እና ደረጃ የሚያሳዩ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“52 ቀናት” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ራሳቸውን ዝቅ አድርገው ማየት ጀመሩ” ወይም “በራሳቸው መተማመን አልቻሉም”
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህን ስራ እንድንጨርስ የረዳን እግዚአብሔር ነው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከተው)
አለቆቹ ደብዳቤዎችን ወደ ጦብያ እንዲያደርሱ መልዕክተኞችን ልከው ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ መልዕክተኞችን ከደብዳቤዎች ጋር ላኩ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የጦብያ ደብዳቤዎች በመልእክተኞች በኩል መጥተው ሳለ በራሳቸው እንደመጡ ተደርጎ ተጽፏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጦብያ ደብዳቤዎችን ላከ” ወይም “ጦብያ ደብዳቤ የያዙ ብዙ መልዕክተኞችን ላከ” (ሰውኛ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በነህምያ 2፡10 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ለጦብያ ታማኝ ስለነበሩ ሰዎች ነው ምክንያቱም ከእርሱ ጋር መኃላ ገብተው ነበር፤ መኃላቸው ደግሞ ሰውነታቸውን አጥብቆ እንዳሰረ ገመድ ተደርጎ የሚቆጠር ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእርሱ ጋር በቃልኪዳን ተማምለው ነበር” ወይም “ከእርሱ ጋር ቃልኪዳን አድርገው ታማኝ ሆነውለት ነበር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ጦብያ ከሴኬንያ ሴት ልጅ ጋር ተጋብቶ ነበር ማለት ነው፡፡ “ሴኬንያ” በነህምያ 3፡29 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“የአይሁድ አለቆች ስለ ጦብያ መልካም ስራዎች ለእኔ ይነግሩኝ ነበር እኔ የነበረኝን ምላሽም ለእርሱ ይነግሩት ነበር፡፡”
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ ጦብያ ደብዳቤዎችን ወደ ነህምያ እንዲያደርሱ መልዕክተኞችን ይልክ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጦብያ ደብዳቤዎችን ወደ እኔ ይልክ ነበር” ወይም “ጦብያ ደብዳቤዎችን ወደ እኔ እንዲያደርሱ መልዕክተኞችን ይልክ ነበር” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቅጥሩን ሰርተን ስንጨርስ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሌላ ሰው እርዳታ የተደረገ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔና ሌሎቹ በሮቹን ሰቀልን” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ የሚከተሉት አማራጭ ትርገጉሞች ሊሆኑ ይችላሉ፡- 1) ነህምያ ሾማቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በር ጠባቂዎቹን ዘማሪዎቹንና ሌዋውያኖቹን ለስራቸው ሾምኳቸው፡፡ ወይም 2) ሌላ ሰው ሾማቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በር ጠባቂዎቹን ዘማሪዎቹንና ሌዋውያንን ለስራቸው ሾሙአቸው፡፡” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ ከተማውና ወደ መቅደሱ የሚገባውን ሰው ለመቆጣጠርና ገዢው በወሰነው ምክንያት በትክክለኛው ጊዜ በሩን እንዲከፍቱና እንዲዘጉ የተወሱ ሰዎች በእያንዳንዱ በር ላይ ተመደቡ፡፡
አምልኮ ላይ፣ ጉዞ ላይና የተለያዩ ዝግጅቶች ላይ ሙዚቃና ዜማን በድምጻቸው በመፍጠር ዝግጅቱ ትኩረት እንዲሰጠው የሚያደርጉ ወይም የሚያደምቁ ሰዎች፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ወንድሜ አናኒ አስተዳዳሪ እንዲሆን አዘዝኩት”
“ቅጥሩን ይቆጣጠር የነበረው”
“ከሌሎች ብዙ ሰዎች የበለጠ እግዚአብሔርን ይፈራ ነበር”
“አልኳቸው” የሚለው ቃል ውስጥ ያለው የድርጊት ተቀባይ አመልካች “አናኒ” እና “ሐናንያ” ያመለክታል፡፡
የዚህ አማራጭ ትርጉም ሊሆን የሚችለው፡- 1) እነዚህ ድርጊቶች ይሰሩ የነበረው በአናኒና ሐናንያ ነው፡፡ ወይም 2) እነዚህ ድርጊቶች ይሰሩ የነበረው በበር ጠባቂዎች እርዳታ በአናኒና ሐናንያ ነው፡፡ 3) እነዚህን ድርጊቶች ይሰሩ የነበረው በአናኒና ሐናንያ ትዕዛዝ በበር ጠባቂዎቹ ነው፡፡
“ፀሐይ በሰማይ ላይ ከፍ እስክትል ድረስ”
“በር ጠባቂዎች በመጠበቅ ስራቸው ላይ እያሉ በሩን ዝጉና ቀርቅሩት”
ይህ በነህምያ 7፡1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ
“በሮችን ዝጉና ቆልፏቸው”
“በኢየሩሳሌም ከሚኖሩ ሰዎች ጠባቂዎችን ሹሙ”
“የጥበቃ ስፍራ” ወይም “የጥበቃ ስራ ቦታ”
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎቹ ቤቶቹን ደግመው አልሰሩም ነበር” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የነህምያ “ልብ” የሚወክለው ሃሳቡንና ፈቃዱን ነው፡፡ ይህ በነህምያ 2፡12 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አነሳሳኝ” ወይም “መራኝ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ዝርዝራቸውን ሰርቼ ለመመዝገብ”
ይህ መጽሐፍ በወቅቱ ያልነበረ ነው፡፡
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው የሚከተሉትን ጽፎ አገኘሁ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እዚህ ቦታ ቀድሞ ይኖሩ የነበሩት እነዚህ ናቸው”
“የተመለሱ” ወይም “እንደገና የመጡ”
ይህ ፈሊጥ ወደ ኢየሩሳሌም መጓዛቸውን ያሳያል፣ ይሄም በዙሪያው ካሉ ከተሞች ይልቅ በከፍታ ቦታ ላይ የሚገኝ ነበር፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“የባቢሎን ንጉስ ናቡከነደነፆር ከትውልደ ሃገራቸው የወሰዳቸው፡፡” ይህን ያደረገው በናቡከደነፆር ትእዛዝ የባቢሎን ሰራዊት ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤላውያን ከምርኮ በኋላ በመጀመርያ ወደ ኢየሩሳሌም በተመሰሉ ጊዜ የሕዝብ ቆጠራ ተደርጎ ነበር፡፡ እነዚህ ቁጥሮች በእያንዳንዱ ቤተሰብ ምን ያህል ወንዶች እንዳሉ ያሳያል፡፡ ይህ ዓርፍተ ነገር በሚከተሉት ጥቅሶች ለሚቀርበው መረጃ መግቢያ ይሰጣል፡፡
ነህምያ ከግዞት የተመለሱትን የሕዝብ ቁጥር ድጋሚ እየቆጠረ ነው፡፡ ሕዝቡ በቤተሰቡ የጎሳ መሪዎች ስም መሰረት እንደየቤተሰቡ ተመድቧል፡፡ ቁጥሮቹ በየቤተሰቡ ውስጥ የሚገኙትን የወንዶች ቁጥር ይወክላል፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ከግዞት የተመለሱትን ሕዝብ ቁጥር ድጋሚ መቁጠሩን ቀጠለ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“የኢያሱና የእዮአብ ዘሮች የነበሩ”
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ከግዞት የተለመለሱትን ሕዝብ ቁጥር ደግሞ መቁጠሩን ቀጠለ፡፡ (ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ከግዞት የተመለሱትን ሕዝብ ቁጥር ደግሞ መቁጠሩን ቀጠለ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሀፊው ይህንን ዓርፍተ ነገር አሳጥሮታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሕዝቅያስ ዘር የሆነው የአጤር ልጆች” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ከግዞት የተመለሰውን ሕዝብ ቁጥር ደግሞ መቁጠሩን ቀጠለ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ በይሁዳ የሚገኙ ቦታዎች ስያሜ ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ከግዞት የተመለሱትን ሕዝብ ቁጥር ደግሞ መቁጠሩን ቀጠለ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስያሜዎች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ከግዞት የተመለሰውን ሕዝብ ቁጥር ደግሞ መቁጠሩን ቀጠለ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስያሜዎች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ከግዞት የተመለሱትን ሕዝብ ቁጥር ደግሞ መቁጠሩን ቀጠለ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስያሜዎች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ከግዞት የተመለሰውን ሕዝብ ቁጥር ደግሞ መቁጠሩን ቀጠለ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል ለቤተሰብ ምትክ ሆኖ የገባ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከኢያሱ ቤተሰብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ከግዞት የተመለሰውን ሕዝብ ቁጥር ደግሞ መቁጠሩን ቀጠለ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በነህምያ 7፡1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በነህምያ 7፡1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እነዚህ ቁጥሮች ወላጆቻቸው ከግዞት የተመለሱትን ሕዝብ ስም መዘርዘር ይቀጥላል፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰው በዕዝራ 2፡44 ላይ ሲዓ ተብሎ የተጠራው ሰው ነው፡፡
እነዚህ ቁጥሮች ወላጆቻቸው ከግዞት የተመለሱትን ሕዝብ ስም መዘርዘር ይቀጥላል፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቁጥሮች ወላጆቻቸው ከግዞት የተመለሱትን ሕዝብ ስም መዘርዘር ይቀጥላል፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ከግዞት የተመለሰውን ሕዝብ ቁጥር ድጋሚ መቁጠሩን ቀጠለ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰው በዕዝራ 2፡55 ላይ ሶፌሬት ተብሎ የተጠራው ነው፡፡
ይህ ሰው በዕዝራ 2፡55 ላይ ፍሩዳ ተብሎ የተጠቀሰው ነው፡፡
ነህምያ ከግዞት የተመለሰውን ሕዝብ ቁጥር ድጋሚ መቁጠሩን ቀጠለ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዙረያዋ ከነበሩት አካባቢዎች ይልቅ በከፍታ ስፍራ ወደምትገኘው ወደ ኢየሩሳሌም መጓዝን የሚያመለክት ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተመለሱ” ወይም “እንደገና መጡ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስያሜዎች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ በጽሑፍ የተቀመጠውን የትውልድ ሐረግ መዝገብ ፈለጉ”
“እነዚህ” የሚለው የሚያመለክተው የኤብያ፣ አቆስና ቤርዜሊ ልጆችን ነው፡፡” ነህም 7፡63
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን የትውልዳቸውን ጽሁፍ አላገኙም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ “ክህነት” የሚለው ረቂቅ ስም “በክህነት መስራት” በሚለው ግስ መለወጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገዢው ንጹህ እንዳልሆኑ ስላሰበ በክህነት እንዲሰሩ አልፈቀደላቸውም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኡሪምና ቱሚም አገልግሎት የሚሰጥ ካህን ማረጋገጫ እስኪሰጥ ድረስ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሊቀ ካህኑ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለማወቅ የሚጠቀምባቸው በደረት ኪሱ ይዞአቸው የሚገባ የተቀደሱ ድንጋዮች ናቸው፡፡ (የማይታወቁ ነገሮች መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ከግዞት የተመለሰውን ሕዝብ ቁጥር ዲጋሚ መቁጠሩን ቀጠለ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ሙሉ ጉባዔው በአንድነት”
“አርባ ሁለት ሺህ ሶስት መቶ ስልሳ ሕዝብ ነበር”
“ወንድና ሴት ዘማሪያን”
“ሰባት መቶ ሰላሳ ስድስት … ሁለት መቶ አርባ አምስት … አራት መቶ ሰላሳ አምስት …. ስድስት ሺህ ሰባት መቶ ሃያ“ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ዋና የቤተሰብ አባቶች” ወይም “የጎሳ መሪዎች”
“ወደ ግምጃ ቤት አስገቡ”
“1000 ዳሪክ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ዳሪክ የፋርስ መንግስት የሚጠቀምበት ትንሽ የወርቅ ሳንቲም ነው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱሳዊ የመገበያያ ገንዘቦች የሚለውን ይመልከቱ)
“አምሳ ድስቶች፡፡” እነዚህ ትልቅ ጎድጓዳ ሳህኖች ናቸው፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“አምስት መቶ ሰላሳ የካህናት ልብሶች፡፡” እነዚህ በካህናት የሚደረጉ የልብስ ዓይነቶች ናቸው፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“20,000 ዳሪክ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁለት ሺህ ሁለት መቶ የብር ምናን፡፡” ምናን ማለት በክብደት ከግማሽ ኪሎግራም ጋር ተቀራራቢ የሆነ ነው፡፡ (ቁጥሮችና መጽሐፍ ቅዱሳዊ የክብደት መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
የሚያንጸባርቅ፣ ግራጫ የከበረ ብረት ሳንቲሞችን፣ ጌጦችንና፣ እቃ መያዣዎችንና ማጌጫዎችን ለመስራት ያገለግላል፡፡
“2,000 ምናን” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“67 የካህናት ልብስ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በነህምያ 7፡1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በነህምያ 7፡1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ ቀጥተኛ ያልሆነ መረጃ እስራኤላውያን ሆነው ካህናትና የመቅደስ ሰራተኞች ያልሆኑትን ይወክላል፡፡ (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የሚከተሉት አማራጭ ትርጉሞች ናቸው፡- 1) በዚህ ቁጥር ላይ የተዘረዘሩት እስራኤላውያን ወገኖች በሙሉ ወይም 2) በመቅደስ ውስጥ የማያገለግሉት እስራኤላውያን፡፡
“7ኛው ወር፡፡” ይህ በዕብራይስጥ የቀን መቁጠርያ ሰባተኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን ቀን መቁጠርያ በመስከረም ወር መጨረሻና በጥቅምት ወር መጀመርያ አካባቢ ያለው ጊዜ ነው፡፡ (ደረጃን የሚያሳዩ ቁጥሮች እና የዕብራይስጥ ወራት የሚለውን ይመልከቱ)
“በከተሞቻቸው ኖሩ”
“ሁሉም” የሚለው ቃል የነበረው ሰው አንድ ላይ መሰብሰቡን የሚያሳይ ጅምላ ቃል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቡ በአንድ ላይ ተሰበሰበ” (ግነትና ጅምላ ፈረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በቅጥሩ ላይ የነበረ ታላቅ መግቢያ በር ነበር፡፡
ይህ የብሉይ ኪዳን የመጀመርያ አምስት መጻሕፍት በሙሉ ወይም ከፊል ሊሆን ይችላል፡፡
ይህ በዕብራይስጥ ቀን አቆጣጠር የመጀመርያው ወር ነው፡፡ የሰባተኛው ወር የመጀመርያ ቀን በምዕራባውያን አቆጣጠር የመስከረም ወር አጋማሽ ላይ ያለ ጊዜ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በ7ኛው ወር በ1ኛው ቀን” (የዕብራይስጥ ወራት እና ደረጃ የሚያሳዩ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“የሕግ መጽሐፍ አመጣ”
ይህ የሚነበበውን ለመረዳት ዕድሜአቸው የደረሱ ሕጻናትንም ይጨምራል፡፡
“ወደ አደባባዩ ዞሮ”
“ከዚያ” የሚለው የሚያመለክተው የተነበበው የሙሴ የሕግ መጽሐፍን ነው፡፡
እነዚህ ሁሉም የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ፊት” የሚለው ረቂቅ ስም የሚናገረው “ተመለከቱ” በሚለው ግስ ሊተካ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁሉም ሰዎች ዕዝራ መጽሐፉን ሲከፍተው ተመለከቱት” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“የሕጉ መጽሐፍ”
“ከሰዎቹ ከፍ ብሎ ቆሞ ነበር”
ሕዝቡ ለእግዚአብሔር ቃል ያለውን አክብሮት ለመግለጽ ተነስቶ ቆመ፡፡ (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ባረከ” የሚለው ረቂቅ ስም በግስ መልክ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዕዝራ ያሕዌን አመሰገነ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሌዋውያንን ነው፡፡
“ፍቺ” እና “ትርጉም” የሚሉት ረቂቅ ቃላት በድርጊት ቃላት መተካት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በግልጽ በመፍታትና በማብራራት” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“ይነበብ የነበረውን”
ይህ በሕዝቡ ዘንድ ታላቅ ለቅሶ እንደነበር የሚያሳይ ጅምላ ገለጻ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቡ በጣም ያለቅስ ነበርና” (ግነትና ጅምላ መግለጫ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በተዛዋሪ የቀረበ መረጃ የሚያሳየው ሕዝቡ በጥሩ ምግብና መጠጥ እንዲያከብሩ እንደተነገራቸው የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥሩ የሆነ ምግብና ጣፋጭ መጠጥ ተመገቡ” (ግምታዊ እውቀትና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አትዘኑ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ደስታ” እና “ኃይል” የሚሉት ረቂቅ ቃላት በግስና ገላጭ መልክ መቀመጥ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በያሕዌ ሐሴት ማድረግ ይጠብቃችኋል” ወይም “በያሕዌ መደሰት ብርቱ መጠጊያ ይሆናችኋል” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“ጸጥ በሉ!” ወይም “ዝም በሉ!”
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አትዘኑ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ደስታ” የሚለው ረቂቅ ቃል በግስ መልክ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እጅግ ሊደሰቱ” (ረቂቅ ግሶች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ለእነርሱ የነገራቸውን ነገር” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“በ2ኛው ቀን” ወይም “በሚቀጥለው ቀን” (የመቁጠርያ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ይተረጎምላቸው” የሚለው ቃል በግስ መልክ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለመረዳት” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሰዎች ከዛፍ ቅርንጫፎችና ከቅጠሎች ይሰሯቸው የነበሩ ጊዜያዊ መጠለያዎች ነበሩ፡፡
“ወር 7፡፡” ይህ የዕብራይስጥ ቀን መቁጠሪያ ሰባተኛ ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን አቆጣጠር በመስከረም መጨረሻና በጥቅምት ወር መጀመርያ አካባቢ ያለው ጊዜ ነው፡፡ (ደረጃ የሚያሳዩ ቁጥሮች አና የዕብራይስጥ ወራት የሚለውን ይመልከቱ)
“… ብለው ይናገሩ ዘንድ”
ባለ ቀለም አበቦች ያለው ትንሽ የዛፍ ዓይነት፡፡ (የማይታወቁ ነገሮች ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
“ብዙ ቅጠል ያላቸው ዛፎች”
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሙሴ ስለዚህ ነገር እንደ ጻፈው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዱ የራሱን ዳስ ገነባ”
እነዚህ በቅጥሩ ላይ የነበሩ የታላላቅ መግቢያዎች ወይም የበሮችን ስም ናቸው፡፡
“በኤፍሬም በር በኩል በነበረው ክፍት ቦታ”
“ከኢያሱ ዘመን ጀምሮ”
“ነዌ” የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ደስታ” የሚለው ረቂቅ ቃል በገላጭ ቃል መተካት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቡ በጣም ተደስተው ነበር” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ “እያንዳንዱ ቀን” ማለት ነው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በተዛዋሪ የተገለጸ መረጃ በዓሉ በተከበረበት ሳምንት ሙሉ እንድተደረገ ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሳምንቱ መጀመርያ እስከ ሳምንቱ መጨረሻ ድረስ” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ድግሱን አደረጉ” ወይም “በዓሉን አከበሩ”
“በ8ኛው ቀን” (ደረጃን የሚያሳዩ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የተለየ ኃይማኖታዊ መሰባሰብ ነበር፡፡
ይህ በተዛዋሪ የተገለጸ መረጃ የዳስ በዓል እንዴት መጠናቀቅ እንዳለበት የሚያሳየው “ሕግ” በያሕዌ የታዘዘ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እንዳዘዘው” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“በሰባተኛው ወር በሃያ አራተኛው ቀን” ይህ በምዕራባውያን ቀን መቁጠርያ በጥቅምት ወር አጋማሽ አካባቢ ነው፡፡ (የዕብራይስጥ ወራት እና ደረጃ የሚያሳዩ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“የእስራኤል ሕዝብ አንድ ላይ ተሰበሰቡ”
እንዲህ ያደረጉት እነርሱና አባቶቻቸው ላደረጉት ትክክል ያልሆነ ነገር ምን ያህል እንዳዘኑ ለማሳየት ነው፡፡ (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እስራኤላውያን”
“እስራኤላዊ ካልሆኑ ሰዎች ጋር ህብረታቸውን አቋረጡ”
“ራሳቸውና የቀደሙ አባቶቻቸው የሰሯቸውን ክፉ ስራዎች ተናዘዙ”
ሁሉም እስራኤላውያን ተነሱ
“ያደረጉትን ኃጢአት በመቀበል ይናዘዙ ነበር”
“አምልኮን አደረጉ” ወይም “አመሰገኑ”
አንዳንድ ትርጉሞች “እያሱ፣ ባኒ … ለሌዋውያን በተሰራው ደረጃ ላይ ቆሙ” ብለው ይተረጉሙታል፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሌዋውያን የሚናሩት ለእስራኤል ሕዝብ ነው፡፡
“ያሕዌን ባርኩ”
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ይህ በነህምያ 9፡3-4 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሌዋውያን ለእግዚአብሔር እየተናገሩ ነው፡፡ “ያሕዌ ሆይ፣ የይሁዳ ሕዝብ የከበረው ስምህን ይባርክ”
ሰራዊት ጦር ነው፡፡ “የሰማይ ሰራዊት” የሚናገረው በተለዋጭ ዘይቤ እንደ ጦር ሰራዊት በማሰብ ስለ ብዙ ከዋክብት ነው፡፡ ከዋክብቶቹ ደግሞ በሌላ መልኩ ለብዙ መላእክት ተለዋጭ ዘይቤ ናቸው፡፡ ከዋክብት ያሕዌን ያመልካሉ የሚለው መላእክት ያሕዌን ያመልካሉ ለሚለው ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሌዋውያን በሕዝቡ ፊት እያደረጉ ያሉትን ጸሎት ቀጠሉ፡፡
“ዑር የተባለው የከላውዴዎን ሕዝብ ይኖርበት የነበረ ስፍራ ነው”
የአንድ ሰው ውስጣዊ ማንነት የሆነው ልብ አንድን ሰው ይወክለዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለአንተ ሙሉ በሙሉ ታማኝ መሆኑን ተመለከትክ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሕዝብ ስሞች ናቸው (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገናቸውን ቀጠሉ፡፡
ያሕዌ ተመለከተ
ይህ በተዛዋሪ የተተገለጸ መረጃ እስራኤላውያን ለእርዳታ ያለቀሱትን በማየት እግዚአብሔር እርምጃ እንደወሰደ ያሳያል፡፡ (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
መቅሰፍቶቹ የፈርዖንን ልብ ፈተኑት፣ እነርሱም ለልቡ ደንዳናነትም ምስክር ሆኑ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በፈርዖን ላይ የመሰከሩ ተዓምራትና ምልክቶች” ወይም “ፈርዖንን የኮነኑ ተዓምራትና ምልክቶች” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ግብጻውያን ሁሉ”
“እስራኤላውያን ላይ ትዕቢተኞች ሆኑባቸው” ወይም “የእግዚአብሔርን የተመረጠ ሕዝብ አሰቃዩ”
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው የሚናገረው ስለ “ዝና” ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ራስህን የታወቅህ አደረግህ ስለዚህም ሰዎች ዛሬም ያስታውሱሃል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
እግዚአብሔር ባህሩን ከፈለ
በዚህ ንጽጽር ላይ ጸሃፊው አንድ ሰው በቀላሉ ድንጋይን በውሃ ውስጥ ጥሎ ድንጋዩ በውኃው ውስጥ ተሰውሮ ከእይታ እንደሚጠፋ እግዚአብሔር ግብጻውያንን በቀላሉ በባህር ውስጥ እንደጣላቸው ይገልጻል፡፡ (ተነጻጻሪ የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
ያሕዌ እስራኤላውያንን መራ
እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር ሲነጋገር ብዙ ጊዜ “ወረደ” ወይም “ከሰማይ ወረደ” ተብሎ ይነገራል፡፡ ይህ እግዚአብሔር ለአንድ ሰው እንደተገለጠለት መግለጫ መንገድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተገለጥክ” ወይም “ከሰማይ ወረድክ” (ፈሊጥ እና ግምታዊ እውቀትና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለቱም ጥንድ ሐረጎች ተመሳሳይ ነገርን ይገልጻሉ እርሱም የሙሴን ሕግ ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
እነዚህ ሶስት ቃላት እያንዳንዳቸው ስለ ሙሴ ሕግ ያወራሉ፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
በሙሴ ጊዜ የነበሩት እስራኤላውያን እና ከሙሴ ጊዜ በኋላ የነበሩት እስራኤላውያን
ቀጥተኛ አባባሉ “አንገታቸውን አደነደኑ” የሚለው ነው፡፡ ቋንቋችሁ ደንዳና ስለመሆን የተለየ ፈሊጣዎ መግለጨ ካለው እርሱን መጠቀም ይቻላል፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“በመካከላቸው ያደረግኸው ድንቆች”
እስራኤላውያን የቀደሙት አባቶቻቸው ወደ ግብጽ ለመመለስ መፈለጋቸውን ሊያውቁ እንደሚገባቸው ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ባርያ ወደነበሩበት ወደ ግብጽ እንዲመልሳቸው መሪን ሾሙ” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይቅርታን መፈለጉ የውሃ መያዣን እንደሚሞላ ፈሳሽ ተመስሎ ቀርቧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይቅር ለማለት ዝግጁ የሆነ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ፍቅር ያሕዌ ለሕዝቡ እንደሚያካፍለው እንደ ምግብ እህል ተደርጎ ቀርቧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቡን በጣም ይወድዳል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
ያሕዌ እስራኤላውያንን አልተዋቸውም፡፡
ብረትን አቅልጠው በእንቦሳ ቅርጽ ቀረጹት
ይህ በነህምያ 9፡12 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
ጸሐፊው ያሕዌ ለሕዝቡ ያደረገውን መልካም ነገር ላይ ትኩረት ለመስጠት የተለመደውን የቃላት አገባብ ስርዓት ይቀይረዋል፡፡ የእናንተ ቋንቋ እነዚህ ነገሮችን የበለጠ ትኩረት እንዲሰጣቸው ለማድረግ የተለየ መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡
እንዲያስተምራቸው
ይህ ተቃራኒውን የመካድ አገላለጽ በአዎንታዊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መናን በልግስና ሰጠሃቸው” (ተቃራኒን በመካድ መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
አፍ የሚለው አንድን ሙሉ ሰው ወካይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእነርሱ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
ያሕዌ ለእስራኤላውያን መንግስታትን ሰጣቸው
“መንግስታትንና ሕዝቦችን እንዲያሸንፉ አደረግሃቸው”
“የምድሩን ሁሉንም ቦታ እንዲወስዱ እያደረገካቸው”
እነዚህ የነገስታት ስሞቸች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስያሜዎች ናቸው (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
ያሕዌ በሙሴ ጊዜ የእስራኤላውያንን ዘር አበዛ፡፡
ከናዓናውያን አንድ ሰው በሌላ ሰው እጅ ላይ እንደሚጥለው ልክ እንደ አንድ ትንሽ ቁስ ተደርገው ተጽፈዋል፡፡ አነድን ነገር ለሌለው በእጁ መስጠት ማለት ተቀባዩ ሰው በተቀበለው እቃ ላይ ሙሉ ቁጥጥር እንዲኖረው ለዚያ ሰው ስልጣን መስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤላውያን ሙሉ በሙሉ እንዲቆጣጠሯቸው አደረግክ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
በሙሴ ጊዜ የነበሩ እስራኤላውያን ተቆጣጠሩ
“ለምለም ምድር”
ሰዎች ውሃ የሚያስቀምጡባቸው ጉድጓዶች
ይህ “ያሕዌን ማሰብ ተዉ” ወይም “በራሳቸው ረኩ” የሚለውን ለመናገር ጥቅም ላይ የዋለ ተለዋጭ ዘይቤ ይሆናል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
ሕጉ አንድ ሰው እንደሚጥለው እንደማይረባ ነገር ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕግህን ጥቅም እንደሌለው አሰቡ ከዚህ የተነሳ ለሕጉ ትኩረት አልሰጡትም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤላውያን የያሕዌን ሕግ ጣሉ
እዚህ ላይ “እጅ” የሚያመለክተው ኃይል እና በቁጥጥር ስር ማድረግን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቻቸው እንዲያሸንፏቸውና እንዲያሰቃዩአቸው ፈቀድክ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እጅ” የሚያመለክተው ኃይልና በቁጥጥር ስር ማድረግን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቻቸው እንዳይጎዷቸው ሰዎችን ላክህላቸው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሚወክለው እስራኤላውንን ሲሆን “አንተ” የሚለው ደግሞ ያሕዌን ይወክላል፡፡
እዚህ ላይ “እጅ” የሚለው ኃይል እና በቁጥጥር ስር ማድረግን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ተውኻቸው ጠላቶቻቸውም እንዲያሸንፏቸው አደረግህ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“መስማት” ለሚለው ቃል “መታዘዝ” የሚል ተመሳሳይ ትርጉም ያለው ቃል በቋንቋችሁ ካለ እዚህ ላይ እሱን መጠቀም ትችላላችሁ፡፡
እዚህ ክፍል ላይ ያሕዌ ራሱ እንደ ሕግጋቱና ትዕዛዛቱ ተደርጎ ነው የተነገረው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ትዕዛዝህን ለሚጠብቁ ሁሉ ሕይወትን የምትሰጥ ነህ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ መግለጫዎች አንድ በሬ ባለቤቱ በጫንቃው ላይ ቀንበር ሊያስረው ሲሞክር እምቢተኛ መሆኑን የሚያሳዩ ናቸው፡፡ እዚህ ላይ ያሉት ተለዋጭ ዘይቤዎች ሕዝቡ አንገተ ደንዳና እንደሆነ የሚያሳዩ ናቸው፡፡
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
እዚህ ላይ “እጅ” የሚለው የሚያሳየው ኃይልንና በቁጥጥር ስር ማዋልን ነው፡፡ ይህ በነህምያ 9፡27 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በዙሪያቸው ያሉ አሕዛብ እንዲያሸንፏቸው አደረግህ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ያሕዌ ሰጠ
“አላጠፋሃቸውም”
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
ይህን ዓርፍተ ነገር ለሁለት መክፈል ይቻላል፡፡ “ለአንተ መከራው ጥቂት መስሎ አይታይህ፡፡ መከራው እስከዛሬ ድረስ በእኛ ላይ እየደረሰብን ነው፡፡”
“የደረሰብን” የሚለው ሐረግ እነዚህን መጥፎ ነገሮች የሚያደርሷቸው ሰዎች እንደሆኑ የሚናገር ነው፡፡አማራጭ ትርጉም፡- “ጉዳት … የተሰቃየነው … የተሰቃየነው ሁሉ” (ሰውኛ የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
“በሰጠሃቸው መልካም ነገሮች እየተደሰቱ”
“ለሕግህና ለትምህርትህ ታዛዥ አልነበሩም”
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉል፡፡
“በውስጧ ያለውን መልካም ነገር በሙሉ” ወይም “ከእርሷ የምናገኘውን መልካም ነገር በሙሉ”
በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
ሕዝቡ ያሕዌን ባለመታዘዙ እና ያሕዌም ሕዝቡን ስለቀጣ
ሰነዱ ከመታሸጉ በፊት ሰዎቹ ስማቸውን በሰነዱ ላይ ጽፈው እንደነበር አንባቢው መረዳት አለበት፡፡
የእነዘህ ሰዎች ስም በሰነዱ ላይ ተጽፎ ነበር፡፡ ይህ በግልጽ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በታሸገው ሰነድ ላይ የነህምያ … መልክያ ስሞች ነበሩ” ወይም “በታሸገው ሰነድ ላይ የሚከተሉት ሰዎች ስም ነበር፡- እነርሱም፡ ነህምያ … መልክያ” (ግምታዊ እውቀት እና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ስሞቹ በሰነዶቹ ላይ ከተጻፉ በኋላ ሰነዶቹ ታሽገዋል፡፡
ስሞቹ በሰነዶቹ ላይ ከተጻፉ በኋላ ሰነዶቹ ታሽገዋል፡፡
አንዳንዶች ይህን መጽሐፍ የጻፈው ነህምያ እንደሆነ ያምናሉ ለዚህም ነው ስለ ራሱ ሌላ ሰው እንደሆነ አድርጎ የሚናገረው ምክንያቱም ይህ ሰነድ ሕጋዊ የስም ዝርዝር ስለሆነ ነው፡፡ (ተውላጠ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 1፡1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡23 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡11 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ጥቅሶች ነህምያ በታሸገው ሰነድ ላይ የፈረሙትን የካህናት ስም ዝርዝሯል (ነህምያ 10፡1 ን ይመልቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡10 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ይህ በነህምያ 9፡4 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡11 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡4 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡20 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡29 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከላይ የተዘረዘሩት ስማቸው በታሸገው ሰነድ ላይ የፈረሙት ሰዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ በሰነዱ ላይ የፈረሙት ካህናት ስሞች ናቸው” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ነህምያ በታሸገው ሰነድ ላይ የፈረሙትን የካህናት ስም መዘርዘር ቀጠለ፡፡
ይህ ስማቸው በታሸገው ሰነድ ላይ ስማቸውን ያስቀመጡትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በታሸገው ሰነድ ላይ ስማቸውን ያስቀመጡ ሌዋውያን እነዚህ ነበሩ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡18-19 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡24 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 7፡43 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 9፡4 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ይህ በነህምያ 8፡7 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 7፡49 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 10፡11 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡17 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡2 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በታሸገው ሰነድ ላይ ስማቸው ያሰፈሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በታሸገው ሰነድ ላይ ስማቸው ያሰፈሩት የሕዝቡ መሪዎች እነዚህ ናቸው” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡25 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡11 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ይህ በነህምያ 7፡12 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ነህምያ በታሸገው ሰነድ ላይ የፈረሙትን ሰዎች ስም መዘርዘር ቀጠለ፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 9፡4 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ይህ በነህምያ 7፡16-17 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 7፡7 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ይህ በነህምያ 7፡20 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 8፡7 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ይህ በነህምያ 7፡23 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 7፡27 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡4 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ነህምያ በታሸገው ሰነድ ላይ የፈረሙትን ሰዎች ስም መዘርዘር ቀጠለ፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 7፡49 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 8፡4 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡8 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡11 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡17 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በነህምያ 3፡23 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ይህ በነህምያ 10፡4 ላይ እንዴ እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ወደ ከተማው ወይም ወደ መቅደሱ የሚገባውን ሰው ለመቆጣጠርና ገዢው በወሰነው ምክንያት በተወሰነ ጊዜያቶች በሩን እንዲከፍቱና እንዲዘጉ በእያንዳንዱ በር ላይ የተመደቡትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ ይህ በነህምያ 7፡1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እነዚህ በመቅደስ ውስጥ ይዘምሩ የነበሩ ሰዎች መሆናቸውን ግልጽ ማድረግ ያስፈልግ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የመቅደስ ዘማሪዎች”
ይህ ሐረግ ትርጉሙ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔርን መታዘዝ ምን እደሆነና የሚከተለው ተስፋ ምን ማለት እንደሆነ ለመረዳት እድሜአቸው የደረሰ በሙሉ” (ግምታዊ እውቀትና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“አለቃ የሆኑ ወንድሞቻቸው” ወይም “መሪዎች የሆኑ ወንድሞቻቸው” እነዚህ ሐረጎች የሚያመለlክቱት ስለተመሳሳይ ሰው ነው፡፡
ይህ መኃላና እርግማን ስለወሰዱ ሰዎች ይናገራል፣ መኃላቸው ደግሞ ሰውነታቸውን አጥብቆ እንዳሰረ ገመድ ተደርጎ የሚቆጠር ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለመኃላና ለእርግማን ማረጋገጫ ሰጡ” ወይም “ቃላቸውን ባይጠብቁ እርግማን ወደራሳቸው ለመጥራት መኃላ ገቡ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእግዚአብሔር ሕግ ለመኖር” ወይም “የእግዚአብሔርን ሕግ ለመታዘዝ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእግዚአብሔር ባርያ ሙሴ ለእስራኤል የሰጠው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለመከተል”
በእነዚህ ቁጥሮች ሕዝቡ በነህምያ 10፡29 ላይ የገቡትን ቃልኪዳን ይዞታ ይዘረዝራሉ፡፡
ይህ ማለት ወንድና ሴት ልጆቻቸው እነርሱን እንዲያቡ አይፈቅዱም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሴት ልጆቻችንን በምድሪቱ የሚኖሩ አሕዛብ እንዲያገቧቸወ አንሰጥም ወይም ወንድ ልጆቻችን እንዲያገቧቸው የእነርሱ ሴት ልጆቻቸው አንወስድም” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በምድራቸው እየኖሩ ግን ያሕዌን የማያመልኩትን ሕዝቦች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያሕዌን የማያመልኩ የምድሪቱ ሕዝቦች” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ያለው “እኛ” የሚለው ተወላጠ ስም ነህምያና አይሁዳውያንን የሚያካትት ነው ነገር ግን የዚህን መጽሐፍ አንባቢዎችን አይጨምርም፡፡ (አካታችና ኢ-አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)
“7ኛ አመት” (ደረጃን የሚያሳዩ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሻዎቻችንን አናርስም” ወይም “በእርሻዎቻችን ላይ ምንም ነገር አንዘራም” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ሰዎች በእነርሱ ላይ ያለባቸውን እዳ እንዲከፍሉ አያስገድዱም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች በእኛ ላይ ያለባቸውን እዳ እንሰርዛለን” ወይም “ለሰዎች እዳቸውን እንደተውነውና መክፈል እንደማይጠበቅባቸው እንነግራቸዋለን”
በእነዚህ ቁጥሮች ሕዝቡ በነህምያ 10፡29 ላይ የገቡትን ቃልኪዳን ይዞታ መዘርዘር ይቀጥላሉ፡፡
“ትዕዛዙን ለመታዘዝ ቃል ገባን”
በዚህ ላይ ያለው “እኛ” የሚለው ተውላጠ ስም ከካህኑና ከሌዋውያኑ በስተቀር ሁሉንም እስራኤላውያንንና ነህምያን ያካትታል፡፡ የዚህን መጽሐፍ አንባቢ አያካትትም፡፡ (አካታች እና ኢ-አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)
“የሰቅል አንድ ሶስተኛ፡፡” “አንድ ሶስተኛ” ማለት ከሶስት እኩል መጠን ያላቸው ነገሮች መካከል አንዱ ማለት ነው፡፡ ይህ በዘመናዊ መለኪያዎች መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “5 ግራም ብር” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ መገበያያ ገንዘቦች እና ክፍልፋዮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ለእንክብካቤው መክፈል”
ይህ የሚናገረው እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር መሆኑን ለማሳየት በምሳሌነት ጥቅም ላይ የሚውሉት በመቅደስ ውስጥ ስለሚቀመጡት ያለ እርሾ ስለሚጋገሩት ስለ 12 ሕብስቶች ነው፡፡
እነዚህ ጨረቃ በሰማይ ላይ ትንሽ ሆና በምትታይበት ጊዜ የሚከበሩ በዓላት ነበሩ፡፡
በእነዚህ ቁጥሮች ሕዝቡ በነህምያ 10፡29 ላይ የገቡትን ቃልኪዳን ይዞታ መዘርዘር ይቀጥላሉ፡፡
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌዋውያን እንዲያቃጥሉት” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደሚናገር” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተግብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“በመሬታችን” ወይም “በምድራችን”
በእነዚህ ቁጥሮች ሕዝቡ በነህምያ 10፡29 ላይ የገቡትን ቃልኪዳን ይዞታ መዘርዘር ይቀጥላሉ፡፡
እዚህ ላይ “እኛ” የሚለው ተውላጠ ስም ከካህኑና ከሌዋውያኑ በስተቀር ሁሉንም እስራኤላውያንና ነህምያን ይወክላል፡፡ የዚህን መጽሐፍ አንባቢ አይጨምርም፡፡ (አካታችና ኢ-አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ አማራጭ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1) ከሸካራ ዱቄት የተሰራ ሊጥ 2) ሸካራ ዱቄት ወይም 3) የተፈጨ እህል
“በኩራት” የሚለው ቃል ከዓርፍተ ነገሩ መጀመርያ ጀምሮ ገልጽ ነው፡፡ እነዚህ ሊደጋገሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከአዲሱ ወይንና ዘይት የመጀመርያውን” ወይም “ከአዲሱ ወይንና ዘይት ምርጡን” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“በመቅደስ ውስጥ እቃዎች የሚቀመጡበት ክፍል”
እዚህ ላይ “መሬታችን” የሚለው በመሬት ላይ የሚበቅለውን ነገር በሙሉ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በመሬታችን ከምናበቅለው ነገር አስራት” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቡ አስራቱን ይሰጣቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከአስር እኩል መጠን ያላቸው ክፍሎች አንዱ ክፍል ማለት ነው፡፡ (ክፍልፋዮች የሚለውን ይመልከቱ)
“በመቅደስ ውስጥ ያሉ እቃ ቤቶች”
በእነዚህ ቁጥሮች ላይ ሕዝቡ በነህምያ 10፡29 ላይ የገቡትን መሃላ ይዞታ ዝርዝር በመናገር ጨረሰ፡፡
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለመቅደስ የሚጠቀሙበትን እቃዎች ካህናቱ የሚያስቀምጡበት እቃ ማስቀመጫ ክፍል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መንገድ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ እንጠብቃለን”
በዚህ ውስጥ ያለው “እኛ” የሚለው ተውላጠ ስም ነህምያንና ሁሉንም የእስራኤል ሕዝቦችን ያካትታል ነገር ግን የዚህን መጽሐፍ አንባቢ አይጨምርም፡፡ (አካታችና ኢ-አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቡ ባለቀለም ጠጠሮችን ጣሉ፡፡
“ከአስር ቤተሰብ አንዱን ቤተሰብ ለመውሰድ”
ሕዝቡ ባለቀለም ጠጠሮችን ጣሉ፡፡
“ከአስር ቤተሰብ አንዱን ቤተሰብ ለመውሰድ”
“በየመሬታቸው፡- እስራኤላውን”
“አንዳንድ የይሁዳ ሰዎችና አንዳንድ የብንያም ሰዎች”
“ከይሁዳ ዘር የነበሩት እነዚህ ነበሩ”
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ከፋሬስ ዘር የሆኑ”
በእነዚህ ቁጥሮች ነህምያ በኢየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩትን የግዛት ሹማምንትን መዘርዘር ይቀጥላል፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ሴሎን ከሚባል መንደር የመጣ ሰውን ነው፡፡
“ሁሉም አራት መቶ ስልሳ ስምነት ነበሩ፡፡” ፋሬስ በኢየሩሳሌም የሚኖሩ 468 ዘሮች ነበሩት፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ጽኑዓን ሰዎች ነበሩ” ወይም “ቆራጥ ሰዎች ነበሩ”
በእነዚህ ቁጥሮች ነህምያ በኢየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩትን የግዛት ሹማምንትን መዘርዘር ይቀጥላል፡፡
“ከዘሮቹ የተወሰኑት እነዚህ ናቸው” የእናንተ ቋንቋ ይህ የእየያንዳንዱ ዘር ዝርዝር እንዳልሆነ ግልጽ ማድረግ አለበት፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ዘጠኝ መቶ ሃያ ስምንት ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ወንድሞቻቸው” ወይም “ዘመዶቻቸው”
“በቤተ መቅደሱ ይሰሩ የነበሩ፡፡” “ቤቱ” የሚለው ቃል የሚናገረው በቀደመው ቁጥር ላይ ስለተነገረው ስለ “እግዚአብሔር ቤት” ነው፡፡
“ስምንት መቶ ሃያ ሁለት ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የይሮሐም ልጅ ዓዳያ (ነህምያ 11፡12)
ይህ ቃል ተለዋጭ ዘይቤ ነው፣ የሚወክለው ከሚከተሉት አንዱን ነው፡- 1) እስራኤላውያን የሆኑ ወገኖች ወይም 2) ተመሳሳይ ስራን ይሰሩ የነበሩ ሰዎች፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተባባሪዎች” ወይም “አብረው ይሰሩ የነበሩ ሰራተኞች” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁለት መቶ አርባ ሁለት ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ መቶ ሃያ ስምንት ብርቱ ተዋጊ ሰዎች” እነዚህ እጅግ “ብርቱ” እና “ደፋር” ተዋጊዎች ነበሩ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ከሌዋውያን መሪዎች የነበሩ ተቆጣጣሪዎች ነበሩ”
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ከሌዋውያን መሪዎች የነበሩ ተቆጣጣሪዎች ነበሩ”
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ዘማርያኑን የሚመሩ ነበሩ ማለት ነው፡፡
ለዚህ አማራጭ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1) በቅበቃር የመታንያ ዘመድ የነበረና በስልጣን ከመታንያ ቀጥሎ ሁለተኛ ሰው ነበር ወይም 2) “ሌሎች ሁለተኛውን የመዘምራንን ቡድን ይመራ የነበረ በቅበቃር”
ሌላ አማራጭ ትርጉም የሚከተሉት ሊሆኑ ይችላ “ተባባሪዎች” እና “አብረው የሚሰሩ ሰራተኞች፡፡”
ይህ መግለጫ የሚወክለው የኢየሩሳሌምን ከተማ ነው፡፡
“ቁጥራቸው ሁለት መቶ ሰማንያ አራት ነበር፡፡” በኢየሩሳሌም 284 ሌዋውያን ነበሩ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ ከተማውና ወደ መቅደሱ የሚገባውን ሰው ለመቆጣጠርና ገዢው በወሰነው ሰዓትና ምክንያት በሩን እንዲከፍቱና እንዲዘጉ ኃላፊነት የተሰጣቸው በእያንዳንዱ በር ላይ የተመደቡ ሰዎች፡፡ ይህ በነህምያ 7፡1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ መቶ ሰባ ሁለት ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስያሜ ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ኃላፊ”
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ንጉሱ ምን እንደሚሰሩ ነግሮአቸው” ለዘማሪዎቹ ጠንካራ ትዕዛዝ ተሰጥቶ ነበር ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጉሱ በተለይም ደግሞ ስለ ዘማሪዎች ምን መደረግ እንዳለበት ነግሮአቸው ነበር” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የአይሁድ ሕዝብን በሚመለከት ሁሉንም ጉዳዮች በተመለከተ የፋርስ ንጉስ አማካሪ ነበር”
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ “እነርሱ” የሚለው የሚወክለው የይሁዳ ሕዝብን ነው፡፡
“ከባቢሎን ተመልሰው የመጡት”
“በዘሩባቤል መሪነት”
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
የመጽሐፉ የመጀመርያ አንባቢዎች ኢያሱ ሊቀ ካህን እንደነበረ በሚገባ ይረዳሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሊቀ ካህኑ ኢያሱ” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በነህምያ 12፡1 ላይ የጀመረው የስም ዝርዝር ይቀጥላል፡፡
እነዚህ ቃላት የተጨመሩት ለዚህ ትርጉም ነበር፡፡ በነህምያ 12፡1 ላይ የጀመረውን ዝርዝር ከቀጠላችሁ እነዚህን ቃላት መጠቀም አስፈላጊ አይሆንም፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ጌንቶይ “ጌንቶን” ለሚለው ሌላኛው አማራጭ ስም ሳይሆን አይቀርም፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ አማራጭ ትርጉም ሊሆኑ የሚቸሉ የሚከተሉት ናቸው፡- 1) ይህ በአምልኮ ጊዜ ነበርና እነዚህም ደግሞ ሁለት የዘማርያን ቡድኖች ነበሩ፣ ወይም 2) እነዚህ ቡድኖች በተለያዩ ጊዜያት መቅደሱን ይጠብቁ ነበር፣ ወይም “በየተራ መቅደሱን ይጠብቁ ነበር”
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በነህምያ 12፡1 ላይ የተጠቀሰው ኢያሱ ነው፡፡ የመጽሐፉ የመጀመርያ አንባቢዎች ኢያሱ ሊቀ ካህን እንደነበረ ይረዳሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሊቀ ካህኑ ኢያሱ የዮአቂም አባት ነበረ” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ በወንድ ስም የተጠሩ የቤተሰብ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
በነህምያ 12፡12 የጀመረው የስም ዝርዝር ይቀጥላል፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ በወንድ ስም የተጠሩ የቤተሰብ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“የ … ቤተሰብ አለቃ ነበር” ወይም “የ … ዘሮች አለቃ ነበር”
ጌንቶይ “ጌንቶን” ለሚለው ሌላኛው አማራጭ ስም ሳይሆን አይቀርም፡፡
የዕብራይስጡን ጽሁፍ ያባዙ የነበሩት ሰዎች በስህተት የሚንያሚን ቤተሰብ አለቃ የነበረውን ሳይጽፉት ቀርተዋል፡፡ ተርጓሚዎች እንደ ሕዳግ መረጃ አድርገው ይህንን ያብራራሉ፡፡ የተባበሩት ሕያው ቃል ትርጉም ይህን ለማሳየት “ … “ ይጠቀማል፡፡ ይህን የሚጠቀመው የመሪው ስም እንደተዘለለ ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው የሚያሚን ቤተሰብ አለቃ ነበር”
ማዓድያ “ሞዓዓያ”ለሚለው ሌላኛው አማራጭ ስም ሳይሆን አይቀርም፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“እስከ ዳርዮስ የመንግስት ዘመን” የሚለው ሌላ ትርጉም መሆን ይችላል፡፡
ይህ የዜና መዋዕልን ያመለክታል፡፡ ጸሐፊዎች ከላይ ባሉት ቁጥሮች ውስጥ እነዚህን ቃላት በየዕለቱ ምን እንደተፈጠረ በሚጽፉበት መጽሐፍ ላይ ጽፈዋቸው ነበር፡፡
ንጉስ ዳዊት ሌዋውያንን አምልኮን እንዴት እንደሚመሩና እንደሚያስተባብሩ አዝዞአቸው ነበር፡፡
ይህ ቀን የተወሰነው በጊዜው አይሁዳውያንን እየመራ የነበረው ማን ነበር የሚለውን በመመልከት ነው፡፡ “ዮአቂም … ኢዮሴዴቅ ሊቀ ካህን በነበረ ጊዜ፣ ነህምያ አለቃ በነበረ ጊዜ እና ዕዝራ ጸሐፊ በነበረ ጊዜ”
አማራጭ ትርጉም ሊሆን የሚችሉ፡- 1) “እነርሱ የኢየሩሳሌምን ቅጥር በመረቁ ጊዜ” ወይም 2) “የኢየሩሳሌም ቅጥር ምረቃ ይከናወን ዘንድ፡፡”
ሁለት ቀጭን ክብ ብረት ያለው፣ አብሮ ሲመታ ጮክ ያለ ድምጽ የሚያወጣ መሳሪያ፡፡ (የማይታወቁ ነገሮች ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
በይሁዳ ይኖሩ የነበሩትን ሕዝቦች ይመሩ የነበሩ ሰዎች
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ከእነርሱ በኋላ ተከተሉ”
አንዳንድ ትርጉሞች “መለከት ይዘው ከነበሩት የካህናት ልጆች ውስጥ ዘካርያስ” ብለው ይተረጉሙታል፡፡
“ዘካርያስ” ከሚለው ስም በፊት የተጻፉት በሙሉ የዘካርያስ ዘሮች ናቸው፡፡ ይህ ዝርዝር ዘካርያስን ታዋቂ ዘማሪ ከነበረው ከአሳፍ ጋር ያለውን ዝምድና ያሳያል፡፡ “የዮናታን ልጅ የነበረው፣ የሸማያ ልጅ የነበረው፣ የመታንያ ልጅ የነበረው፣ የሚካያ ልጅ የነበረው፣ የዘኩር ልጅ የነበረው የአሳፍ ልጅ ዘካርያስ”
“ከእነርሱ ጋርም እነዚህ ነበሩ”
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ጸሐፊው ዕዝራ እየመራቸው ነበር”
እነዚህ በቅጥሩ ላይ የነበሩ በሮች ስም ናቸው፡፡
የዘማሪዎች ስብስብ
ነህምያ ተከትሏቸው ሄደ
እነዚህ ሰዎች አደጋ ካለ መከታተል እንዲያመቻቸው ወጥተው የሚመለከቱባቸው ግንብዎች ናቸው፡፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቅጥሩ የአንዱ ክፍል ስም ነው፡፡
እነዚህ በቅጥሩ ላይ የነበሩ በሮች ስም ናቸው፡፡
እዚህ የሚናገረው ነህምያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ነህምያ በቦታዬ ላይ ቆምኩ”
እነዚህ በጊዜው ካህናት የነበሩ ወንዶች ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የዘማሪዎች መሪ የነበረ የወንድ ሰው ስም ነው፡፡
አማራጭ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፡- 1) ከኤልያቄም እስከ ሐናንያ ድረስ የተዘረዘሩት ሰባት ካህህናት መለከቶችን ተሸክመዋል ወይም 2) ከኤልያቄም እስከ ኤጽር ድረስ የተዘረዘሩት 15 ካህናት በሙሉ መለከቶችን ተሸክመዋል፡፡
“በጩኸት ዘመሩ”
“እጅግ በጣም መደሰት” ከዚህ የተነሳ የኢየሩሳሌም ደስታ ከሩቅ መሰማት ይችል ነበር በዚህ ክፍል “የኢየሩሳሌም ደስታ” የሚለው “በኢየሩሳሌም ያሉ ሕዝቦች ያሰሙትን ድምጽ” የሚወክል ነው፡፡ ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከኢየሩሳሌም በጣም ርቀው የሚኖሩ ሕዝቦች የእስራኤል ሕዝብ በዓሉን በሚያከብሩበት ጊዜ ያሰሙትን ድምጽ መስማት ይችሉ ነበር” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ ሰዎቹን ማን እንደሾማቸው ግን የተገለጸ ነገር የለም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተቆጣጣሪ ይሆኑ ዘንድ ሰዎችን ሾሙ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቡ ለካህናት የሰጡት ነገሮች
ሕዝቡ እነዚህን ሰዎች የሾሙአቸው የይሁዳ ሕዝብ ያገለግሉ በነበሩት በካህናቱና በሌዋውያኑ በመደሰታቸው ነው፡፡
ሌዋውያንኑና ካህናቱ ቆመው ብቻ አልነበረም፣ በተሰጣቸው ኃላፊነት እያገለገሉ ነበር፡፡ የዚህ ትርጉም ግልጽ ተደርጎ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በፊታቸው ቆመው እግዚአብሔርን ሲያገለግሉ የነበሩት” (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ ከተማውና ወደ መቅደሱ የሚገባውን ሰው ለመቆጣጠርና ገዢው በወሰነው ሰዓትና ምክንያት በሩን እንዲከፍቱና እንዲዘጉ ኃላፊነት የተሰጣቸው በእያንዳንዱ በር ላይ የተመደቡ ሰዎች፡፡ ይህ በነህምያ 7፡1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ ዓርፍተ ነገር በነህምያ 12፡45 ላይ ሰዎቹ ያደረጉትን ነገር ያደረጉበትን ምክንያት ይናገራል፣ ከዚህ በተጨማሪ ዳዊት በመቅደስ ውስጥ እንዴት አምልኮ መደረግ እንዳለበት ለሕዝቡ ስለ ተናገረበት ጊዜ መረጃ የይሰጠናል፡፡
ዘሩባቤል የንጉስ ዳዊት ዘር ሲሆን በይሁዳ ክልል ውስጥ ከገዢዎቹ ውስጥ አንዱ ነው፡፡
“እስራኤል ሁሉ ድርሻውን ያስቀምጡ ነበር”
ከሙሴ ወንድም ከአሮን ዘር የመጡ በእስራኤል የነበሩ ካህናት
“ሕዝቡ እንደሚሰሙት ሆኖ”
“ወደ እግዚአብሔር ጉባዔ ፈጽሞ እንዳይገቡ”
“ወደ እግዚአብሔር ጉባዔ በፍጹም እንዳይገቡ የሆነበት ምክንያቱ”
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ካህኑ ኤልያሴብን ሾሙት” ወይም “መሪዎቹ ካህኑ ኤልያሴብን ሾሙት” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ኤልያሴብና ጦብያ በቅርበት አብረው ይሰሩ ነበር”
እዚህ የወንድ ስሞች ናቸው
“ኤልያሴብ ጦብያ እንዲጠቀምበት ትልቅ የእቃ ማከማቻ ክፍል አዘጋጅቶለት ነበር”
ወደ ከተማውና ወደ መቅደሱ የሚገባውን ሰው ለመቆጣጠርና ገዢው በወሰነው ሰዓትና ምክንያት በሩን እንዲከፍቱና እንዲዘጉ ኃላፊነት የተሰጣቸው በእያንዳንዱ በር ላይ የተመደቡ ሰዎች፡፡ ይህ በነህምያ 7፡1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
“ይህ በተከሰተ ጊዜ እኔ ከኢየሩሳሌም ውጪ ነበርኩ”
እዚህ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል ነህምያን ያመለክታል፡፡
ይህ ክፍል ለቤተ መቅደስ ቁርባን አስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን ለማስቀመጥ የተቀደሰ ክፍል ነበር፡፡ (ነህምያ 13፡5)
የዚህ ዓርፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቡ አስራታቸውንና ለቤተ መቅዱሱ ካህናት ለቁርባን የሚሆነውን የምግብ መስዋዕት ወደ ግምጃ ቤቱ አያስገቡም ነበር፡፡” (ግምታዊ እውቀትና ያልተገለጸ መረጃ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስራውን ይሰሩ የነበሩ ሌዋውያንና ዘማርያን መቅደሱን ጥለው እያንዳንዳቸcው ወደ እርሻቸው ሄዱ
ነህምያ ስራቸውን ያልሰሩትን አለቆች ለመሞገትና በእነርሱ ላይ ለመሳለቅ ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ ተጠቀመ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእግዚአብሔር ቤት ትታችሁታል?” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
የሃገሩ ስም በሃገሩ ለሚኖሩ ሕዝቦች ወካይ ሆኖ ያገለግላል፡፡ ይህ ማስፋፊያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በይሁዳ ይኖሩ የነበሩ ሕዝቦች በሙሉ” (ምትክ ስም እና ግነትና ማስፋፊያ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ “የታመነ” የሚለው ረቂቅ ቃል በግስ መልክ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እምነቴን ልጥልባቸው የምችል ሰዎች አውቅ ነበር” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“አምላኬ ይህን በተመለከተ አስበኝ”
“የወይን መጥመቂያዎች” የሚለው ቃል በመጥመቂያዎች ውስጥ ለነበሩት የወይን ፍሬዎችን ወካይ ነው፡፡ ሕዝቡ ጭማቂ እንዲያወጡ በወይን ፍሬዎቹ ላይ በላያቸው ይራመዱባቸው ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በወይን መጥመቂያዎች ላይ የነበሩትን የወይን ፍሬዎችን ይረግጣሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
አንድን ነገር ለመጨፍለቅ ወይም ለመጭመቅ በላዩ ላይ መራመድ
ይህ የአንድ ከተማ ስም ነው (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የይሁዳን አለቆች ለመገሰጽ ተጠመበት፡፡ ይህ በዓርፍተ ነገር መልክ መተርጎም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰንበትን ቀን በማርከስ ክፉ ስራን እየሰራችሁ ነው” ወይም “የሰንበትን ቀን በማርከስ ለሰራችሁት ክፉ ስራ እግዚአብሔር ይቀጣችኋል” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ እነዚህን መልስ የማይሰጥባቸውን ጥያቄዎች የይሁዳን አለቆች ለመገሰጽ ተጠቀመባቸው፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች በአንድ ላይ በማያያዝና በመተርጎም በአንድ ዓረፍተ ነገር መጻፍ እንችላለን፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አባቶቻችሁ ይህን እንዳደረጉ ታውቃላችሁ፣ እግዚአብሔር ይህን ሁሉ ክፉ ነገር በእኛና በዚህች ከተማ ላይ ያመጣው ለዚህ ነው” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ፀሐይ በገባች ጊዜ … ሰንበት ሊሊምር ሰዓቱ ደርሶ ነበር”
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠባቂዎቹ በሮቹን እንዲዘጉና እንዳይከፍቱአቸውም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንም መሸጥ የሚፈልገውን ነገር ይዞ መግባት አይችልም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“መሸጥ የፈለጉአቸውን ብዙ የተለያዩ እቃዎችን ይዘው የመጡ ሰዎች”
ነህምያ ነጋዴዎችን ለመገሰጽና ትዕዛዙን አጠንክሮ ለመናገር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ በዓርፍተ ነገር መልክ መተርጎም ይቻላል፡፡ የዚህ ዓርፍተ ነገር ሙሉ ትርጉምም ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ካዘዝኩት ነገር በተቃራኒ ከቅጥሩ ውጪ እያደራችሁ ነው” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እጅ” የሚለው ቃል በሃይል የተሞላ እርምጃን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኃይል አስነስቼ አባርራችኋለሁ!” ወይም “በኃይል አስወግዳችኋለሁ!” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“አምላኬ ሆይ፣ ይህንን አስመልክቶ እኔን አስበኝ” እንደዚህ ዓይነት ተመሳሳይ ሐረግ በነህምያ 13፡14 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እነዚህ ቁጥሮች ተከትለው ለሚመጡት ድርጊቶች እንደ መግቢያ ያገለግላሉ፡፡
“አይሁውያን ያልሆኑ ሴቶችን ያገቡ አይሁዳውያን” እግዚአብሔር ከዘራቸው ውጪ መጋባትን ከልክሎ ነበር፡፡ የዚህ ዓረፍተ ነገር ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል፡፡ (ግምታዊ እውቀትና ያለተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሕዝብ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ከዚህም የተነሳ ከልጆቻቸው ግማሾቹ”
“ስለሰሩት ነገርም በቀጥታ ተናገርኳቸው”
ነህምያ አንዳንዶቹን በእጁ መታቸው፡፡
“በእግዚአብሔር ፊት ቃል አስገባኋቸው”
ነህምያ ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ ሰዎቹን ለመገሰጽ ተጠቀመ፡፡ ይህ በዓርፍተ ነገር ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል ንጉስ ሰሎሞን በእነዚህ ሴቶች ምክንያት ኃጢአትን ማድረጉን ታውቃላችሁ” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ነህምያ ሰዎቹን ለመገሰጽ ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ ተጠቀመ፡፡ ይህ በዓርፍተ ነገር መልክ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተን አንሰማም ወይም ይህን ታላቅ ኃጢአት አናደርግም ወይም እነዚህን እንግዳ ሴቶችም በማግባት አምላካችንን አንበድልም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ከቤት ሖሮን ከተማ የመጣ ሰውን ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“አባረርኩት” ወይም “ኢየሩሳሌምን እንዲለቅቅ አደረግኩት”
“ስለ እነርሱ አስብ” ወይም “ያደረጉትን አስታውስ፡፡” እንደዚ አይነት ተመሳሳይ ሐረግ በነህምያ 13፡14 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ
ክህነትን ማርከስ እና ቃልኪዳኑን ማፍረስ ክህነቱንና ቃልኪዳኑን በአካል እንዳረከሱት ተደርጎ ቀርቧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የክህነቱን ክብር አጉድለዋል፣ ከካህናቱና ከሌዋውያኑ ጋር ያደረግኸውን ቃልኪዳን አፍርሰዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በዚህም መንገድ አነጻኋቸው”
“ካህናቱና ሌዋውያኑን ምን ማድረግ እንደነበረባቸው ነገርኳቸው”
“የእንጨት ቁርባን የቀርብበትን እንጨት አዘጋጀሁ”
“በመኸር ጊዜ የሚቀርበው የመጀመርያው ምርት”
“አምላኬ፣ የሰራሁትን ነገር ሁሉ አስብ ደግሞ ስላደረግሁት መልካም ነገር ባርከኝ” ይህ በነህምያ 13፡14 ለይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ጠረክሲስ በሚገዛበት ዘመን" ወይም "ጠረክሲስ ንጉሥ ሆኖ ይገዛ በነበረበት ጊዜ"
ይህ የመረጃ ዳራ የቀረበው አንባቢ ጠረክሲስን ለማወቅ ይረዳው ዘንድ ነው፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
ግዛት አንዳንድ አገራት ለአስተዳደር ሲባል የሚከልሉት ሰፊ አካባቢ/ስፍራ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ንጉሣዊ ዙፋን" የሚለው በግዛቱ ላይ ያለውን አገዛዝ የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ "መንግሥቱን አስተዳደረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት- የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቤተመንግሥት ግንብን፣ ጠንካራ ይዞታን ወይም የተመሸገ ከተማን ያመለክታል፡፡
ይህ የፋርስ ነገስታት መናገሻ ከተማ ነበር (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ፤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለ2 አመታት ከገዛ በኋላ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት የሰራዊቱን መሪዎች ሊያመለክት የሚችል ነው፡፡ " የሰራዊቱ መኳንንት " በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሲኔክቲኪ/ ዘይቤያዊ አነጋጋር- የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ፤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላቶች ግዛቱ ምን ያህል ታላቅ እንደነበር አጉልተው የሚገልጹ እና ተመሳሳይ ትርጉም የያዙ ናቸው፡፡ (ደብሌት/ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት ምን ያህል ታላቅ እንደነበር የሚያጎሉ እና ተመሳሳይ ትርጉም የያዙ ናቸው፡፡ "የታላቅነቱ ክብር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"አንድ መቶ ሰማንያ ቀናት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"በዚያ ክብረ በዓል ማብቂያ"
በሱሳ ለነበሩ መኳንንት ብቻ የተደረገ ሁለተኛው ክብረ በዓል ነበረር፡፡ "ሰባት ቀናት የፈጀ ሌላ ክብረ በዓል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ የቤተመንግሥት ግንብን፣ ጠንካራ ይዞታን ወይም የተመሸገ ከተማን ያመለክታል፡፡ በአስቴር 1፡1 ይህንን እንዴት እንደተረጎሙት ተመልሰው ይመልከቱ፡፡
በአስቴር 1፡2 ላይ የዚህን ስፍራ ስያሜ እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ፤ የሚለውን ክፍል ይመልከቱ)
"ሞዛይክ" - ለዐይን ማራኪ በሆነ የአሰራር መንገድ የተለያዩ ቀለማት ያላቸውን ድንጋዮች በመጠቀም ይቀርባል
ይህ ቀይ እና ሐምራዊ መልክ ያለው አለት ሲሆን መስታወት የመሰለ ድንጋይ/የክርስታል ቁርጥራጮች አሉት፡፡
በአድራጊ ዐረፍተ-ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እንግዶች ከወርቁዋንጫ ወይን ጠጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ገቢር/ተገቢሮ ወይም አድራጊ/ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ንጉሡ በንጉሳዊ ክብር መግለጫ ረገድ እጅግ ለጋስ ነበር"
"ለመስጠት ታላቅ ፈቃደኝነት"
"ማንም ወይን ለመጠጣት አይገደድም ነበር"
ይህ ሃሳብ፤ ንጉሡ ለባለሟሎቹ ለሁሉም ታዳሚየሚፈልገውን ያህል ወይን እንዲሰጠው ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር ማለት ነው፡፡
"ከ6 ቀናት በኋላ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚለው ቃል ንጉሡን ያመለክታል፣ "ደስታ ተሞልቶ" የሚለው ደግሞ በፈሊጣዊ አገላለጽ ሰክሮ ነበር የሚል ትርጉም አለው፡፡ "ንጉሡ ወይን ጠጥቶ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሴኔክቲክ/ ዘይቤያዊ አነጋገር እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ፤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እነዚህ ሰዎች እነማን እንደነበሩ ለመግለጽ የቀረበ የመረጃ ዳራ ነው፡፡ (መረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጣም ውብ ነበረች"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ-ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የንጉሡ ሹማምንት ስለ ንጉሡ ትዕዛዝ በነገሯት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ- ገቢር/ተገቢሮ የሚለውን ይመልከቱ)
"በትዕዛዙ"
ይህ ጠንካራ የንጉሡ ቁጣ የተገለጸው በውስጡ እንደሚነድ እሳት ነው፡፡ "ቁጣው በውስጡ እንዳለ እሳት የበረታ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በህይወታቸው ውስጥ የሚፈጸመውን ነገር የሚረዱ" ንጉሡ በህግና በፍርድ ዐዋቂ ከሆኑ ጋር የመመካከር ልማድ ነበረው፡፡ ይህ የመረጃ ዳራ ንጉሡ እነዚህን ሰዎች ለምን እንደጠራ ያብራራል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ፤ የሚለውን ይመልከቱ
ይህንን ጥያቄ ማን እንዳቀረበ መግለጹ ሊጠቅም ይችላል፡፡ ንጉሡ እንዲህ አላቸው፣ "ህጉ በመጣሱ … በመኳንንት?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ህጉን በማጤን" ወይም "ህጉን በመታዘዝ"
በአስቴር 1፡14 በሚገኘው መሰረት ስሙን ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ፤የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ ግነቶች የተደረጉት የንግስቲቱ አለመታዘዝ የሚያስከትለውን ነገር ለማጉላት ነው፡፡ (ግነት እና ድምዳሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ግዛት አንዳንድ አገራት ለአስተዳደር ሲባል የሚከልሉት ሰፊ አካባቢ/ስፍራ ነው፡፡ ይህንን በአስቴር 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
"ባሎቻቸውን የማይታዘዙ ይሆናሉ፤ በንቀትም ያይዋቸዋል፡፡
ምሙካ ለንጉሡ ጥያቄ ምላሽ መስጠቱን ቀጠለ
ምሙካ በሶስተኛ መደብ የተናገረው ንጉሡን በማክበር ነው፡፡ "ንጉሡን ደስ የሚያሰኝ ከሆነ… ከእርሱ…በፊቱ… ካስደተ… አዋጁ… በሰፊ ግዛቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም ሊሽረው የማይችል ሆኖ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የንጉሡን አዋጅ በሰሙ ጊዜ" ወይም "ንጉሡ ያዘዘውን በሰሙ ጊዜ" በሚለው ውሰስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም ሰፊ
ይህ ሁለቱንም ጽንፎች እና በመሃል የሚገኘውን ሁሉ ከዳር ስስከ ዳር የሚገልጽ ነው፡፡ ይህ ምናልባትም ባሎችን ሊመለከት ይችላል፣ ነገር ግን ሚስቶችን ማመላከት ይችላል፡፡ (ጽንፍ/ሜሪዝም የሚለውን ይመልከቱ)
ስሙን በአስቴር 1፡14 ውስጥ በሚገኘው መሰረት ይተርጉሙ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ፤ የሚለውን ይመልከቱ)
ግዛት አንዳንድ አገራት ለአስተዳደር ሲባል የሚከልሉት ሰፊ አካባቢ/ስፍራ ነው፡፡ ይህንን በአስቴር 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
" ሁሉም ወንዶች በሚስቶቻቸው እና በልጆቻቸው ላይ ሙሉ ስልጣን ሊኖራቸው ይገባል"
ይህ በአድራጊ ጊዜ እንዲህ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ " እነርሱ ይህንን አዋጅ ጻፉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ- ገቢር/ተገቢሮ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥቂት ቆየት ብሎ የሚሆንን አዲስ ትዕይንት ያስተዋውቃል፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
" ንጉሡ ቁጣው ቀነሰ"
ይህ በአስቴር 1፡19-20 ያለውን አዋጅ ያመለክታል
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አገልጋዮችህ እንዲፈልጉ እዘዛቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ- ገቢር/ተገቢሮ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎቹ ንጉሡን በሶስተኛ መደብ የሚናገሩት ለአክብሮት መግለጫ ነው፡፡ "በአንተ ፈንታ" (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ወጣቶቹ አገልጋዮች ለንጉሡ ገለጻቸውን ቀጠሉ
አገልጋዮቹ ንጉሡን በሶስተኛ መደብ የሚያናግሩት አክብሮታቸውን ለመግለጽ ነው፡፡ "ማድረግ ያለበት… ሹማምንቱ… ንጉሡ ቢፈቅድ" (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ግዛት አንዳንድ አገራት ለአስተዳደር ሲባል የሚከልሉት ሰፊ አካባቢ/ስፍራ ነው፡፡ ይህንን በአስቴር 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
የአንድ ወንድ ሚስቶች ከብዙ ሚስቶቹ ጋር የሚኖሩበት ቤት
ይህ የቤተመንግሥት ግንብን፣ ጠንካራ ይዞታን ወይም የተመሸገ ከተማን ያመለክታል፡፡ በአስቴር 1፡2 ይህንን እንዴት እንደተረጎሙት ተመልሰው ይመልከቱ፡፡
በአስቴር 1፡2 ላይ የዚህን ስፍራ ስያሜ እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ክፍል ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ-ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ " የሴቶች ሃላፊ የሆነው፣ የንጉሡ ሹም ሄጌ፣ እነርሱን ይንከባከባል" (አድራጊ እና ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡(ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ፤ የሚለውን ይመልከቱ)
"መኳኳያ"- እንደ የፊት ዱቄት/ፓውደር፣ ፊትን ለማውዛት የሚረዳ ቅባት/ሎሽን፣ ክሬም/ጭቃ ቅባት የመሰለ ሲሆን ብዙውን ጊዜ ሴቶች ውበታቸውን ለማውጣት በፊታቸው ወይም በአካላቸው ላይ የሚቀቡትነው፡፡
ይህ መርዶክዮስን እንደ አዲስ ገጸባህሪይ ያስተዋውቃል፡፡ (አዲስ እና አሮጌ ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ከተማ ስም በአስቴር 1፡2 ላይ በተረጎሙት መሰረት ይተርጉሙት፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ክፍል ይመልከቱ)
"ኢያዕር፣ "ሰሜኢ፣" እና "ቂስ" እነዚህ ወንዶች ሲሆኑ እነርሱም የ"መርዶክዮስ" አባቶች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ፤ የሚለውን ክፍል ይመልከቱ)
"የብንያም ነገድ"
ይህ የመረጃ ዳራ መርዶክዮ ወደ ሱሳ ለመኖር እንዴት እንደመጣ ያብራራል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ- ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነዖር እርሱን እና ሌሎች ምርኮኞችን ከይሁዳ ነጉሥ ከኢኮንያን ጋር ማረኮ ወሰዳቸው" (የመረጃ ዳራ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
የዕብራይስጡ ትርጉም እዚህ ስፍራ ስለማን እንደሚነገር ግልጽ አላደረገውም፡፡ ምናልባት የመርዶክዮስ ቅድም አያት የሆነው ቂስ ሊሆን ይችላል፡፡ ራሱ መርዶክዮስ ከሆነ ግን አስቴርን በተመለከተ የሆነው ትዕይንቶች ሲፈጸሙ እጅግ አርጅቶ ነበር ማለት ነው፡፡ በርካታ አዳዲስ ትርጉሞች ይህንን ጉዳይ ግልጽ አያደርጉትም፡፡ ጥቂት ትርጉሞች ፣ ዩዲቢን (አንሎክ ዳይናሚክ ባይብል) ጨምሮ ከኢየሩሳሌም የተማረከው መርደኪዮስ እንደሆነ አድርገው ማቅረብን ይመርጣሉ፡፡
(ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ክፍል ይመልከቱ)
ይህ ስለ መርዶክዮስ የመረጃ ዳራ ማቅረብን ይቀጥላል እንደዚሁም ከአስቴር ጋር ያለውን ግንኙነት ያብራራል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአስቴር የእብራዊ ስሟ ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ክፍል ይመልከቱ)
"ለእርሱ የአጎቱ ልጅ ናት"
"እናቷ እና አባቷ ሞተው ነበር"
የራሱ ልጅ የሆነች ያህል ይንከባከባት ነበር"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ-ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ " ንጉሡ ውብ የሆነች ሴት እንዲፈልጉ ካዘዘ በኋላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(አድራጊ እና ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ተነገረ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ-ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ብዙ ወጣት ሴቶችን አቀረቡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(አድራጊ እና ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ-ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡"ሄጌ እነርሱን መንከባከብ ጀመረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(አድራጊ እና ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ-ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሄጌ፣ የሴቶቹ ተንከባካቢ ወደ ንጉሡ ቤተመንግሥት ባመጧት ጊዜ አስቴርንም መንከባከብ ጀመረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(አድራጊ እና ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን በአስቴር 1፡5 ውስጥ እንዴት እንተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ነገር ይናገራሉ፤ ደግሞም ምን ያህል ንጉሡን ደስ እንዳሰኘች ትኩረት ያደርጋሉ፡፡ "ወጣቷ ልጃገረድ እጅግ ደስ አሰኘችው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"አስቴር"
"አስቴር እንዴት እንደሆነች" ወይም "ስለ አስቴር በመልካም ሁኔታ መገኘት"
ከቁጥር 12-14 ያለው፣ የንጉሡ ሚስቶች ስለሚሆኑ ሴቶች ያሉ ልምዶችን የሚገልጹ የመረጃ ዳራዎች ናቸው፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለሴቶቹ መደረግ ያለበት በስርዓቱ መሰረት ከተከናወነ"
ልጃገረዶቹ ውብ ሆነው እንዲታዩ እና መልካም መዓዛ እንዲኖራቸው የሚደረጉ ነገሮች፡፡
በአስቴር 2፡3 ውስጥ የተጠቀሙበትን ያንኑ ቃል ወይም ሀረግ ይጠቀሙ
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ-ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡"የምትፈልገውን ሁሉ መውሰድ ትችል ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(አድራጊ እና ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በአስቴር 1፡5 ይህንን እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ፡፡
ይህ በአስቴር 2፡12 የተጀመረውን የንጉሡ ሚስቶች በሚሆኑ ሴቶች ላይ ስላለው ስርአት የመረጃ ዳራ ማቅረብን ይቀጥላል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በማግስቱ ያለውን ማለዳ ያመላክታል፡፡ ይህ መረጃ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "በማግስቱ ጠዋት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ( ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"የተለየ ቤት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ) ወደ ሻሺጋዝ ጥበቃ… ዕቁባቶች "ሻሺጋዝ ወዳለበት… ቁባቶች ይንከባከቧት ነበር"
"ጉብኝት" ወይም "ጥበቃ"
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ክፍል ይመልከቱ)
ይህ የታሪኩን አዲስ ክፍል ያስተዋውቃል፡፡ (አዲስ ትዕይንት ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የመረጃ ዳራ ለአንባቢው አስቴር ከመርዶክዮስ ጋር ያላትን ዝምድና ያስታውሰዋል፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ክፍል ይመልከቱ)
የአስቴር አባት እና የመርዶክዮስ አጎት (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ክፍል ይመልከቱ) አንዳች ነገር አልጠየቀችም ነገር ግን ምንን ጠየቀች ይህ በአዎነታዊ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ምንን ብቻ ጠየቀች"
በአስቴር 2፡3 ውስጥ ይህ የወንድ ስም እንዴት እንደት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ክፍል ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ሁሉንም ደስ አሰኘች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቴቤት" በዕብራዊያን ወር አቆጣጠር አስረኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባዊያን ወር አቆጣጠር የታህሳስ መጨረሻ የጥር መጀመሪያ ነው፡፡ (የዕብራዊያን ወሮች እና ተከታታይነትን የሚያሳይ ቁጥር እንዲሁም ስሞች እንዴት ይረረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"7 ተኛው አመት" (ተከታታይነትን የሚያሳይ ቁጥር)
ይህ "ፍቅር" የሚለው ቃል አስደሳች/ሮማቲክ አጠቃቀም ነው፡፡
እነዚህ ፈሊጦች ተመሳሳይ ነገርን ይገልጻሉ፣ ደግሞም አስቴር ምን ያህል ንጉሡን ደስ እንዳሰኘች ትኩረት ይሰጣሉ፡፡"እጅግ ደስ አሰኘችው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጥ እና ጥንድ ትረጉም የሚሉተን ይመልከቱ)
ንጉሡ ይህንን ያደረገው እርሷን ንግሥት ማድረጉን ለማሳየት ነው፡፡(ተምሳሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የክብረ በዓሉ ስያሜ መሆኑን መግለጹ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ "የአስቴር ክብረ በዓል ብሎ ጠራው፣" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ( ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከዚያ እቀድሞ ከግዛቶች ይሰበስብ ከነበረው አነስ ያለ ግብር ሰበሰበ"
ግዛት አንዳንድ አገራት ለአስተዳደር ሲባል የሚከልሉት ሰፊ አካባቢ/ስፍራ ነው፡፡ ይህንን በአስቴር 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
" ንጉሥ ብቻ ሊያደርገው የሚችለው ልግስና"
ይህ ሁለተኛው መሰባሰብ መቼ እና ለምን እንደተደረገ ግልጽ አይደለም፡፡ ለዚህም አንዳንድ ትረጉሞች ክፍሉን ለወጥ አድርገው ያቀርቡታል፡፡ ምናልባትም ባለበት ሁኔታ መተርጎሞ እጅግ የተሻለ ሳይሆን አይቀርም፡፡
"ለአንድ ተጨማሪ ጊዜ" ወይም "ለተጨማሪ ጊዜ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) መርደክዮስ በዚያ የሚቀመጠው አስቴር ምን እያደረገች እንደሆነ በበሩ በኩል ከሚያልፉ ብዙ ሰዎች መስማት ይችል ዘንድ ነው በሚል ሊተረጎም ይችላል ወይም 2) " በንጉሡ በር መቀመጥ" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን መርዶክዮስ በንጉሡ ስልጣን ተሰጥቶት ነበር ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
"ወደ ንጉሡ ቤተመንግሥት መግቢያ በር"
መርዶክዮስ ስለ ቤተሰቧ ለማንም እንዳትናገር ነግሯት ነበር
ይህ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ትዕይነትን ያስተዋውቃል፡፡ (አዲስ ትዕይነትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "መርዶክዮስ ምን እንዳሴሩ ባወቀ ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ እና ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "በመርዶክዮስ ምትክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ንጉሡ መርምሮ ዘገባውን አረጋገጠ፣ ደግሞም አገልጋዮቹ ሁለቱን ሰዎች እንዲሰቅሏቸው ትዕዛዝ ሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ እና ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎችን ለመስቀል ያገለግል የነበረ አሰራር ሲሆን፣ የገመዱ አንዱ ጫፍ በመስቀያው እንጨት ላይ ሲታሰር ሌላኛው የገመዱ ጫፍ በሚሰቀሉት ሰዎች አንገት ዙሪያ በማድረግ ይንጠለጠላሉ፡፡ "ሰዎችን ለመስቀል የሚዋቀር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የማይታወቁትን መተረጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እነርሱ ይህንን ጉዳይ መዘገቡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ እና ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ትዕይነትን ያስተዋውቃል፡፡ (አዲስ ትዕይነትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከንጊሡ መኳንንት አንዱ የሆነው የሐማ ስም እና ገለጻ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የባለስልጣናት ስፍራ" የሚለው የሚገልጸው በመንግስት ውስጥ ያለውን ስፍራ ወይም ደረጃ ነው፡፡ "ከሌሎች መኳንንት በላይ ከፍ አደረገው" ወይም "ከሌሎች መኳንንት ሁሉ በላይ ይበልጥ ስልጣን ሰጠው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ድርጊቶች ለሐማ ስልጣን መገዛትን ይገልጻሉ፡፡ (ተምሳሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"ራሳቸውን ዝቅ አድርገው በሐማ ፊት ለጥ ብለው ሰገዱ"
"ሐማ ስለ መርዶክዮስ ድርጊቶች ምን እንደሚያደርግ ለማየት"
መርዶክዮስ እነዚህን ድርጊቶች ባለማድረግ ሐማ በመንግስት ውስጥ ላለው ደረጃ ክብር አለመስጠቱን አሳየ፡፡(ተምሳሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ሰፍራ የሐማ ቁጣ እጅግ እንደሚሞላው ነገር ተደርጎ ተነግሯል፡፡ "ሐማ እጅግ ተቆጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"መርዶክዮስን ብቻ የመግደልን ሃሳብ አልተቀበለም፡፡" ይህ በአዎንታዊ መልክም ሊገለጽ ይችላል፡፡ "መርዶክዮስን ብቻ ከመግደል ያለፈ ለማድረግ ወሰነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ሁሉንም አይሁድ ማስወገድ" ወይም "መላውን አይሁድ መግደል"
" በአንደኛው ወር" (ተከታታይነትን የሚያሳይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
"ኒሳን" በዕብራዊያን ወር አቆጣጠር የመጀመሪያው ወር ስያሜ ነው፡፡ በምዕራባዊያን ቀን መቁጠሪያ የመጋቢት መጨረሻ እና የሚያዚያ መጀመሪያ ላይ ነው፡፡ (የዕብራዊያን ወራት እና ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በንጉሥ ጠረክሲስ በ12ኛ አመት" ወይም "ንጉሥ ጠረክሲስ ወደ አስራ ሁለት አመት ያህል ከገዛ በኋላ" (ተከታታይነትን የሚያሳይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
"ፉሩን ያወጣሉ - ያም ዕጣ ነው - " (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"አስራ ሁለተኛ ወር" (ተከታታይነት ን የሚያሳይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
"አዳር" በዕብራዊያን የወር አቆጣጠር አስራ ሁለተኛው እና የመጨው ወር ነው፡፡ በምዕራባዊያኑ አቆጣጠር የየካቲት ወር መጨረሻ እና የመጋቢት መጀመሪያ ነው፡፡ (የዕብራዊያን ወራት እና ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
" አንድ የህዝብ ወገን" ይህ አይሁድን እንደ አንድ ነገድ ያመላክታል፡፡
"በብዙ የተለያዩ ስፍራዎች የሚኖር"
ግዛት አንዳንድ አገራት ለአስተዳደር ሲባል የሚከልሉት ሰፊ አካባቢ/ስፍራ ነው፡፡ ይህንን በአስቴር 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
ሐማ ለአክብሮት መግለጫ ምልክትነት ንጉሡን በሶስተኛ መደብ ይናገረዋል፡፡ "የእርሱ … እርሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ንጉሡ እነርሱ እንዲተርፉ መፍቀድ የለበትም፡፡" ይህ በአዎንታዊ መልክም ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ንጉሡ ሊያስወግዳቸው ይገባል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "እጆች" የሚለው ወንዶች የሚለውን ይወክላል፡፡ "መመዘን" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ለእነርሱ መክፈል ማለት ነው፡፡ " ለሰዎቹ …እኔ እከፍላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሲኔክቲኪ/ ዘይቤያዊ አነጋጋር- የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ፤ እና ፈሊጣዊ አነጋጋር/ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
"330 ሜትሪክ ቶን ብር" መጽሐፍ ቅዱሳዊ ገንዘብ እና ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
በአዋጅ ላይ የንጉሡን ይፋ ማህተም ለማሳረፍ የሚያገለግል የተለየ ቀለበት
የዚህ ሐረግ ትርጉም ግልጽ አይደለም፡፡ ትርጉሙ 1) "እኔ ለአንተ ገንዘቡን እመልስልሃለሁ" ወይም 2) " ልክ እንደተናገርከው ገንዘቡን ወስደህ ለሰዎቹ ስጣቸው፡፡" ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ንጉሡ ጸሐፍቱን ሰበሰበ … እነርሱ ሐማ ያዘዘውን ሁሉ የያዘ አዋጅ ጻፉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዕብራዊያን አቆጣጠር የመጀመሪያው ወር ነው፡፡ አስራ ሶስተኛው ቀን በምዕራባዊያኑ አቆጣጠር ወደ ሚያዝያ መጀመሪያ ላይ ነው፡፡ (የዕብራዊያን ወሮች እና ደረጃን የሚያሳዩ ቁጥሮች)
"የግዛቶች ገዢዎች፡፡" በአስቴር 1፡1 ውስጥ በተረጎሙት መሰረት ይተርጉሙ፡፡ የተጻፈው በንጉሡ ጠረክሲስ ስም ነበር ደግሞም በእርሱ ማህተም ታትሞ ነበር ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እነርሱ አዋጁን በንጉሡ ጠረክሲስ ስም ጻፉ ሐማም በንጉሡ ቀለበት አተመው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም" የንጉሡን ስልጣን ይወክላል፡፡ "በ… ስልጣን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት- የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ " መልዕክተኞች ሰነዶቹን በእጅ አደረሱ" ወይም "መልዕክተኞች ሰነዶቹን በቀጥታ አደረሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ጥፋቱ በሙላት እንዲደረግ ትኩረት የሚሰጡ ናቸው፡፡ "ሙሉ ለሙሉ መደምሰስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም/ደብሌት የሚለውን ይመልከቱ)
"የአስራ ሁለተኛው ወር አስራ ሶስተኛ ቀን" (ተከታታይነትን የሚያሳዩ ቁጥሮች)
አዳር" በዕብራዊያን የወር አቆጣጠር አስራ ሁለተኛው እና የመጨው ወር ነው፡፡ በምዕራባዊያኑ አቆጣጠር የየካቲት ወር መጨረሻ እና የመጋቢት መጀመሪያ ነው፡፡ (የዕብራዊያን ወራት እና ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
በሃይል መቀማት
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በእያንዳንዱ ግዛት የሚገኙ መኳንንት የደብዳቤውን ቅጅ ህግ አድርገው ተቀብለውት ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ግዛት አንዳንድ አገራት ለአስተዳደር ሲባል የሚከልሉት ሰፊ አካባቢ/ስፍራ ነው፡፡ ይህንን በአስቴር 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በእያንዳንዱ ግዛት ለሚኖረው ህዝብ አሳውቀው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ያ ቀን"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እነርሱም አዋጁን ልከው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቤተመንግሥት ግንብን፣ ጠንካራ ይዞታን ወይም የተመሸገ ከተማን ያመለክታል፡፡ በአስቴር 1፡2 ይህንን እንዴት እንደተረጎሙት ተመልሰው ይመልከቱ፡፡
የዚህን ስፍራ ስም በአስቴር 1፡2 ላይ እንዴት እንደ ተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በታላቅ ግራ መጋባት ውስጥ ነበረች"
"ስለነዚያ ደብዳቤዎች ደርሶበት ነበር" ልብሱን ቀደደ ደግሞም ማቅ ለብሶ በራሱ ላይ አመድ ነሰነሰ እነዚህ ድርጊቶች የታላቅ ሃዘን ምልክቶች ናቸው፡፡ " ሃዘኑን ለመግለጽ ልብሶቹን ቀደደ ደግሞም ማቅ ለብ አመድ ነሰነሰ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተምሳሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ግዛት አንዳንድ አገራት ለአስተዳደር ሲባል የሚከልሉት ሰፊ አካባቢ/ስፍራ ነው፡፡ ይህንን በአስቴር 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
"አይሁዳዊያን እጅግ አለቀሱ"
"ብዙዎቹ መሬት ላይ ተቀምጠው ነበር፣ ማቅ ለብሰው አመድ ላይም ተቀምጠው ነበር"
"ሴት አገልጋዮች እና ወንድ አገልጋዮች"
"መርዶክዮስ እንዲለብሰው"
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ንጉሡ እርሷን እንዲያገለግሉ ከመደባቸው ባለሟሎች አንዱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በአስቴር 4፡5 ውስጥ ይህንን የወንድ ስም እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በከተማው መሃል"
በአስቴር 3፡1 ውስጥ ይህንን የወንድ ስም እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
" መርዶክዮስም ለሀታክ ሰጠው"
"የንጉሡን ምህረት እንድትለምን"
ይህ ሁኔታዊ አባባል ሙሉ ሃሳብ/መግለጫ ተደርጎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ይህንን አገላለጽ በሁለት ዐረፍተ ነገሮች መክፈሉም ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ "ንጉሡ ካልጠራቸው በስተቀር ማንም ወንድ ወይም ሴት ወደ ውስጠኛው አደባባይ ወደ ንጉሡ መግባት አይፈቀድለትም፡፡ ይህንን ህግ የጣሰ ሰው ንጉሡ ወደዚያ ሰው የወርቅ ዘንጉን/በትረ መንግሥቱን ካልዘረጋለት በስተቀር ይገደላል፡፡"
"30 ቀናት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ "ደህንነት" እና "መዳን" ማንሳት እንደሚችሉ ህያዋን ነገሮች ሆነው ተነግረዋል፡፡ "አንድ ሌላ ሰው ከሌላ ስፍራ ተነስቶ አይሁድን ያድናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ/ፐርሶኒፊኬሽን የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ጥያቄ አላማው አስቴር በዚህ ሁኔታ ልትጫወት ስለምትችለው ሚና በጥልቀት እንድታስብ ማድረግ ነው፡፡ "ማን ያውቃል፣ ንግስት የሆንሽው ምናልባትም ልክ እንዲህ ላለው ጊዜ ሊሆን ይችላል፡፡" (ንግግራዊ/ሬቶሪካል ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ስፍራ ስም በአስቴር 1፡2 ላይ እንዴት እንደ ተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ጾም አይሁዳዊያን በጥብቅ ሲጸልዩ የሚያደርጉት ተምሳሌታዊ ድርጊት ነው፡፡ ይህ ይበልጥ ግለጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ለእኔ ጹሙ ጸልዩ.. እንጾማለን እንጸልያለን" (ተምሳሌታዊ ድርጊት)
"3 ቀነናት" (ቁጥሮች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት እውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ)
"ከቤቱ መግቢያ ትይዩ " ወይም "ወደ ቤቱ መግቢያ አንጻር"
"ዐይኖች" የሚለው የሚያመለክተው የእርሱን መመለክት ሲሆን እርሱ ለእሷ ያለውን ሚዛን የሚገልጽ ዘይቤ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ " በእርሷ ተደስቶ ነበር" ወይም "እርሷን ተቀበላት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ያደረገው በእርሷ ደስ መሰኘቱን ለማሳየት ነው፡፡
ምናልበትም ይህንን ያደረገችው ስልጣኑን ማክበሯን እና ለእርሷ ላሳየው በጎነት ምስጋና ለማቅረብ ሳይሆን አይቀርም
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የመንግሥቴን አኩሌታ እንኳን ብትጠይቂ፣ እሰጥሻለሁ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ለንጉሥ ክብር ለማሳየት፣ ሰዎች አንዳንድ ጊዜ እርሱን "አንተ" ብለው አይጠሩም፡፡ ይህ "አንተ" የሚለው ቃል ከሌሎች ቃላት ጋር አክብሮትን ለማሳየት ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ንጉሥ ሆይ፣ ይህ ንጉሡን ደስ የሚያሰኘው ከሆነ፣ ንጉሡ … ከሐማ ጋር" (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
በአስቴር 3፡1 ውስጥ ይህንን የወንድ ስም እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥያቄ" የሚለው ረቂቅ ስም "ጠየቀ" ወይም "ፈለግ" በሚሉ ግሶች ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ምን ትጠይቂያለሽ" ወይም "ምን ትፈልጊያለሽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የምትጠይቂውን እሰጥሻለሁ" ወይም "የምትጠይቂውን ለአንቺ አደርገዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"መፈለግ" የሚለው ረቂቅ ስም "መጠየቅ" ወይም "መሻት" በሚል ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ምን ትጠይቂያለሽ" ወይም "ምን ትፈልጊያለሽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እስከ መንግሥቴ እኩሌታ እንኳን ቢሆን ብትጠይቂ፣ እሰጥሻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"አቤቱታ/ልመና" እና "ጥያቄ/መሻት" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ይዘዋል፡፡ እነዚህን ቃላት በአንድነት የተጠቀመችባቸው ምናልባት ለንጉሡ በጣም ስርዓት በጠበቀ እና ክብር በሞላበት መንገድ ለመናገር ይሆናል፡፡ (ጥንድ ትረጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ለአንድ ንጉሥ ክብር ለማሳየት፣ ሰዎች አንዳንድ ጊዜ "አንተ" ብለው አይጠሩትም፡፡ ይህ "አንተ" ከሚለው ቃል ጋር ሌሎች ማክበርን የሚገልጹ ቃላት ተጨምረውበት ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ንጉሡ በእኔ ደስ ተሰኝቶ ከሆነ፣ ንጉሥ ሆይ፣ ደግሞም ንጉሡን ደስ የሚያሰኝ ከሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሞገስ ማግኘት" የዚህ ትርጉም በፈሊጥ ተቀባይነት ማግኘት ወይም ንጉሡ በእርሷ ደስ መሰኘቱን የሚገልጽ ነው፡፡ "በንጉሡ ዐይን " የሚለው የእርሱን ሚዛን የሚገልጽ ዘይቤ ነው፡፡ "በንጉሡ ፊት ተቀባይነት ካገኘሁ" ወይም "ንጉሡ በእኔ ደስ ከተሰኘ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጥ እና ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ "አንተ" ከሚለው ቃል እና ክብርን ከሚገልጹ ሌሎች ቃላት ጋር አብሮ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ንጉሡ ይገኝ ደግሞም ሐማንም ይዞት ይገኝ" ወይም " ንጉሡ ይምጣ ሐማም ከንጉሱ ጋር ይምጣ" (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ "አንተ" ከሚለው ቃል እና ክብርን ከሚገልጹ ሌሎች ቃላት ጋር አብሮ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የንጉሡን ጥያቄ እመልሳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
መነሳት ክብርን የመግለጫ ምልክት ነበር፡፡ መርዶክዮስ ለሐማ የተለየ ክብር አይሰጠውም ነበር፡፡ (ተምሳሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"በቁጣ መሞላት" እጅግ በጣም መናደድን ያመለክታል፡፡ "እጅግ ተቆጥቶ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሐረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ምንም እንኳን እጅግ ቢበሳጭም
ራሱን ተቆጣጠረ የሚለው የሚገልጸው ሊያደርግ እጅግ ፈልጎ ያለውን ነገር ከማድረግ መገታቱን ነው፡፡ ሐማ እጅግ መናደዱን ለመርደክዮስ ማሳየት ፈልጎ ነበር፡፡ "ሐማ ምን ያህል እንደ ተናደደ ላለማሳየት ራሱን ተቆጣጠረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"እያጋነነ" እና "ሃብቱን" የሚሉት ቃላት ሁለቱም ረቂቅ ስሞች ናቸው፡፡ "ሐማ ሃብቱ ምን ያህል ታላቅ እንደሆነ ነገረቸው" ወይም "ሐማ ስላሉት ብዙ ታላላቅ ነገሮች ነገራቸው" (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"እድገት" የሚለው ረቂቅ ስም "አደገ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ንጉሡ ይበልጥ ከፍ ያለ ደረጃ ሰጠው ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ "ንጉሡ እንዴት ብዙ ጊዜ ከፍ እንዳደረገው እና እንዳከበረው" ወይም "ንጉሡ እንዴት ብዙ ጊዜ ይበልጥ ከፍ ያለ ደረጃ በመስጠት እንዴት እንዳከበረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ከሰዎች በላይ ከፍ ከፍ ማለት የሚለው የሚገልጸው ከሌሎቹ በላይ ጠቃሚ መሆኑን ነው፡፡ "ከሁሉም መኳንንት እና ከንጉሡ አገልጋዮች በላይ እንዴት ጠቃሚ እንደሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ ብቻ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"እኔን ደስ አያሰኘኝም" ወይም "እኔን አያረካኝም"
ይህ አንድን ሰው ለመስቀል የገመዱ አንዱ ጫፍ በመስቀያው እንጨት ላይ ሲታሰር ሌላኛው የገመዱ ጫፍ በሚሰቀለው ሰው አንገት ዙሪያ በማድረግ ሰውየው ይሰቀላል፡፡ በአስቴር 2፡3 ላይ ይህንን እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ፡፡ (የማይታወቁትን መተረጎም የሚለውን ይመልከቱ)
"50 ክንድ ቁመት፡፡" ይህንን ወደ ዘመናዊ መለኪያ መለወጥ ይችላሉ፡፡ ወደ” ሃያ ሶስት ሜትር ከፍታ" (ቁጥሮች እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ርቀት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰዎች መስቀያውን እንዲያበጁ አዘዘ"
"ይህ ሃሳብ ሐማን ደስ አሰኘው"
እነዚህ የሁለት ወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ስሞቻቸውን በአስቴር 2፡21 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ተገኘ" የሚለው ማወቅ ለሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ተገኘ" እና "ተመዝግቦ" የሚሉት ሁለቱም በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "ጸሐፍቱ በዚያ እንደመዘገቡት አገኙ" ወይም "ጸሐፍቱ እንደጻፉ አወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ክብር ለመስጠት ምን አደረግኩ" ወይም "ክብር ለመስጠት ምን አደረግን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ የሆነ ሆኖ አገልጋዮች ንጉሡን እየከሰሱ እንደሆነ የማያስመስል መንገድ መፈለጉ መልካም ሊሆን ይችላል፡፡ "ማንም ለመርደክዮስ ምንም አላደረገም" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን የወንድ ስም በአስቴር3፡1 ውስጥ እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ
"ከውጭ የመጀመሪያው አደባባይ"
እርሱን ለመስቀል ተፈልጎ የነበረበትን ምክንያት ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ "መርዶክዮስን በመስቀል ለመግደል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የሚገመት ዕውት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
መስቀያ እንጨት ሰዎችን በዚያ ላይ ለመግደል የሚዘጋጅ ነበር፡፡ በአስቴር 5፡14 ላይ "መስቀያ እንጨት" የሚለውን እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ "ሐማ መርዶክዮስን ለመስቀል ያዘጋጀው ግንድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የማይታወቁትን መተረጎም የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰራ"
እዚህ ስፍራ ላይ ንጉሡ በሶስተኛ መደብ ራሱ እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በአንደኛ መደብ እና በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔ ለወደድኩት እና ላከብረው ለምፈልገው ሰው ምን ማድረግ ይኖርብኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
አንዳች ነገር በማድረግ ደስ መሰኘት፤ አንድ ነገር በመደረጉ ምክንያት አንድ ነገር ለማድረግ ደስ መሰኘትን ወይም አንድ ነገር ለማድረግ መፈለግን የሚገልጽ ፈሊጥ ነው፡፡ "ንጉሡ ሊያከብረው ደስ ተሰኝቷል" ወይም "ንጉሡ ሊያከብረው ፈልጓል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ልቡ የሚለው አስተሳሰብን እና ዝንባሌን ይወክላል፡፡ "ሃሳብ" ወይም "ለራሱ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እንደ ሙሉ አሳብ/መግለጫ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በእርግጥ ንጉሡ ከእኔ ይልቅ ሊያከብረው የሚወደው ማንም የለም!" (ሬቶሪካል/ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ንጉሣዊ መጎናጸፊያዎችን ያምጣ" ወይም "አገልጋዮችህ ንጉሣዊ መጎናጸፊያዎችን እንዲያመጡ እዘዝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ) ንጉሣዊው ባርኔጣ/ክሪስት በማን ራስ ላይ ነው "በማን" የሚለው ቃል ፈረሱን ያመለክታል፡፡ ንጉሣዊው ባርኔጣ የንጉሡን ቤተሰብ የሚወክል ልዩ ምልክት ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከዚያም ልብሶቹን እና ፈረሱን ይስጡት" ወይም "ከዚያም ልብሶቹን እና ፈረሱን እንዲሰጡት እዘዝ" ጨ
"እንዲያለብሱ እዘዝ… በማክበር ደግሞም እየመሩ"
"የከበሩ መኳንንት እና አገልጋዮች እንዲያውጁ እዘዝ"
"አንዳች ነገር" የሚለው ሐረግ የተናገረውን ሁሉ አንዳች ሳያስቀር እንዲያድግ ትኩረት የሚሰጥ ነው፡፡ በአዎንታዊ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የተናገርከውን ሁሉ ሙሉለሙሉ ማድረግህን እርግጠኛ ሁን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ሰዎች ብዙውን ጊዜ ራሳቸውን የሚሸፍኑት እጅግ ማዘናቸውን ወይም ማፈራቸውን ለመግለጽ ነበር፡፡ (ተምሳሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን የሴት ስም በእስቴር 5፡10 ውስጥ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የሚናገሩት ሐማ እና መርዶክዮስ ልክ በጦርነት ውስጥ እንደሚገኙ አድርገው ነው፣ ደግሞም ሐማ በጦርነቱ ተሸናፊ መሆን ጀምሮ ነበር፡፡ እዚህ ስፍራ "መውደቅ" የሚለው ቃል የሚወከወለው ክብርን ማጣትን እና መሸነፍን ነው፡፡ "በፊቱ መውደቅ የጀመርክለት… በእርግጥ ያሸንፍሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ልትቋቋመው አትችልም፡፡" የሚናገሩት ሐማ እና መርዶክዮስ ልክ በጦርነት ውስጥ እንደሚገኙ አድርገው ነው፡፡ እዚህ ስፍራ ላይ አንድን ሰው ማሸነፍ የሚለው የሚገልጸው ከዚያ ሰው ይልቅ የበለጠ ክብር ማግኘትን ነው፡፡ "እርሱ ካለው ክብር በላይ ትልቅ ክብር አይኖርህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን የወንድ ስም በአስቴር3፡1 ውስጥ እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በዚህ በበዓሉ ሁለተኛ ቀን"
"አገልጋዮች ወይን እየቀዱ እና እነርሱን እያስተናገዷቸው ሳለ"
"ልመና" የሚለው ረቂቅ ስም "መጠየቅ" ወይም "መፈለግ" በሚል ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ምን ትጠይቂያለሽ" ወይም "ምን ትፈልጊያለሽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የጠየቅሽውን እሰጥሻለሁ" ወይም "የምትጠይቂውን አደርግልሻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የመንግሥቴን እኩሌታ እንኳን ቢሆን ብትጠይቂ፣ እሰጥሻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሞገስ ማግኘት" ይህ ፈሊጥ ሲሆን ተቀባይነት ማግኘት ወይም ንጉሡ በእርሷ ደስ መሰኘቱን የሚገልጽ ነው፡፡ "በዐይኖችህ" የእርሱን ሚዛን የሚገልጽ ዘይቤያው አነጋገር ነው፡፡ "መዝነህ ከተቀበልከኝ" ወይም "በእኔ ደስ ከተሰኘህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጥ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ህይወት መስጠት" የሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር የሚገለልጸው አንድን ሰው ከመገደል ማዳንን ነው፡፡ ይህ አባባል በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ህይወቴን አድን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ልመና" የሚለው ረቂቅ ስም "መጠየቅ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የምጠይቀው ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ተሸጠን ቢሆን" የሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር መካድን ይገልጻል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኛን የካደን አለ" ወይም "ለጠላቶቻችን ለአደጋ አሳልፍ የሰጠን አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እነዚህ ሶስት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ሲይዙ አገልግሎት ላይ የዋሉት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ጠላቶቻችን እንዲያጠፉን፣ እንዲገድሉን፣ እና እንዲደመስሱን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትረጉም እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ነገር ለማድረግ ልብን መሙላት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው ትረጉሙም አንዳች ነገር ለማድረግ መፈለግ ማለት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እንዲህ ያለ ነገር ለመስራት የደፈረው ሰው ወዴት አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጥ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"እጅግ ፈራ"
በቁጣ መሆን የሚለው እጅግ መቆጣትን ለመግለጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ንጉሡ እጅግ ተቆጥቶ ነበር እናም በቁጣ ብድግ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
"ህይወቱን እንድታድንለት ንግሥት አስቴርን ለመማጸን"
እዚህ ስፍራ ማየት የሚገልጸው ማወቅን ወይም መረዳትን ነው፡፡ "ጥፋት እንደተወሰነበት አወቀ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ጥፋት" የሚለው ረቂቅ ስም ይበልጥ ተጨባጭ በሆነ "ጠፋ" ወይም "ተገደለ" በሚል ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ " ንጉሱ በእርሱ ላይ ጥፋት እንዲፈጸም ወስኖ ነበር" ወይም "ንጉሡ ሊያጠፋው ወስኖ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አገልጋዮች ወይን ጠጅ በሚያቀርቡበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰው ሊቀመጥበት ወይም ሊጋደምበት የሚችል ተለቅ ያለ የቤት ዕቃ
ንጉሡ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት ሐማ ያደርግ በነበረው ነገር መረበሹን እና መቆጣቱን ለማሳየት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ ሙሉ ሃሰብ/መግለጫ ተደርጎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ " እኔ ባለሁበት እና በገዛ ቤቴ ንግሥቲቱን ሊያስነውር ጭምር ያስባል!" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ንግሥቲቱን ያጠቃል፡፡" ይህ ሐረግ በጨዋ አገላለጽ ጾታዊ መድፈርን መግለጫ ነው፡፡ (አስነዋሪ/ጸያፍ ቃልን ሻል ባለ ቃል መጠቀም/ዩፊምዝም የሚለውን ይመልከቱ)
ንግግሩ ከአፉ እንደ ወጣ የሚለው ንግግርን የሚወክል ሜቶኖሚ (ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት ነው)፡፡ "ንጉሡ ይህንን እንደተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት- የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ያደረጉት ሐማ እንዲገደል ንጉሡ መፈለጉን ስለተረዱ መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ "አገልጋዮቹ የሐማን ፊት መሸፈናቸው እንደሚገደል ምልክት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እና ተምሌታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡(ስሞችን እንዴት ይተረጉማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሃምሳ ክንድ ቁመት፡፡” የሚለውን ወደ ዘመናዊ መለኪያ መለወጥ ይችላሉ፡፡ በአስቴር 5፡14 ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ ወደ፡ "አንድ የሰው መስቀያ ሃያ ሶስት ሜትር ከፍታ” (ቁጥሮች እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ርቀት የሚለውን ይመልከቱ)
የንጉሡ ቁጣ የተገለጸው ታላቅ እሳት እንደነበረ እና እየቀነሰ እንደመጣ ነው፡፡ "የንጉሡ ቁጣ በረደ" ወይም "ከዚያ ንጉሡ እጅግ አልተቆጣም ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በአስቴር 3፡1 ላይ ይህን የወንድ ስም እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ
ይህ ቀለበት የንጉሡ ስም ወይም ምልክት በላዩ አለበት፡፡ ጠቃሚ በሆኑ ሰነዶች ላይ የሰም ማህተም ሲያሳርፍ፣ በማህተሙ ላይ ምልክቱን ያኖር ነበር፡፡ አንድ ሰነድ በማህተሙ ላይ ይህ ምልክት ካለበት፣ ሰዎች በወረቀቱ ላይ የተጻፈው ነገር በንጉሡ ስልጣን የተጻፈ መሆኑን ይረዱና ለዚያም መታዘዝ ይኖርባቸው ነበር፡፡ ይህንን በአስቴር 3፡10 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ፡፡ (የማይታወቁትን ስለ መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ለመርዶክዮስ የማህተም ቀለበቱን በመስጠት፣ ንጉሡ ለመርዶክዮስ ህዝቡ የሚታዘዘው ሰነድ መጻፍ የሚያስችለውን ስልጣንን ሰጠው
ይህ የሚያመለክተው የሐማ የነበሩና ንጉሡ ለአስቴር የሰጣቸውን ሃብት ንብረቶችን ነው፡፡
"ለመነች"
"ማብቂያው እንዲሆን" ይህ ፈሊጣው አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ አንድን ነገር ማስቆም ማለት ነው፡፡ " የአጋጋዊውን የሐማን ክፉ እቅድ ለማስቆም" ወይም " አጋጋዊውን ሐማ ያቀደውን ክፉ እቅድ ለመከላከል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን በአስቴር 3፡1 ውስጥ እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ፡፡
"የፈጠረው ተንኮል" ወይም "ሐማ የፈጠረው ሴራ"
ይህንን ያደረገው በእርሷ ደስ መሰኘቱን ለማሳየት ነው፡፡ በአስቴር 5፡2 ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ፡፡
"እኔ የምጠይቀው ንጉሡን ደስ ካሰኘው"
እዚህ ስፍራ "ሞገስ ማግኘት" የሚለው ፈሊጣው አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ ተቀባይነት ማግኘት ወይም በእርሷ ደስ መሰኘቱ የሚል ነው፡፡ "ዐይኖች " የሚለው ማየት ለሚለው ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት ሲሆን እይታ የሚለው የንጉሱን ሚዛን የሚገልጽ ዘይቤ ነው፡፡ "መዝነኸኝ ተቀባይነትን አግኝቼ ከሆነ" ወይም "በእኔ ደስ ተሰኝተህ ከሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጥ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እንዲሁም ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"በንጉሡ ፊት" ይህ የእርሱን ምዘና የሚገልጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "የጠየቅኩት በንጉሡ ሚዛን ትክክል መስሎ ከታየ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "በዐይኖችህ ፊት " የሚለው ማየት ለሚለው ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት ሲሆን/ እይታ የሚለው የንጉሱን ሚዛን የሚገልጽ ዘይቤ ነው፡፡"መዝነኸኝ ተቀባይነትን አግኝቼ ከሆነ" ወይም "በእኔ ደስ ተሰኝተህ ከሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ወደ ኋላ መመለስ እና የማይሰራ ማድረግ
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ግዛት አንዳንድ አገራት ለአስተዳደር ሲባል የሚከልሉት ሰፊ አካባቢ/ስፍራ ነው፡፡ ይህንን በአስቴር 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
አስቴር እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመችባቸው ህዝቧ የሚጠፋ ከሆነ እጅግ እንደምታዝን ለማሳየት ነው፡፡ "በአይሁድ ላይ የሚደርሰውን ጥፋት እያየሁ እንዴት መቋቋም እችላለሁ፡፡ ቤተዘመዶቼ ሲገደሉ እንዴት ልታገስ እችላለሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ሐማ የነበረውን ሁሉ ነው፡፡ "የሐማ የነበረው ሁሉ" ወይም "መላው የሐማ ንብረት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሲኔክቲኪ/ ዘይቤያዊ አነጋጋር- የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ፤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን በአስቴር 6፡4 እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመለከቱ
አንደን ነገር በንጉሥ ስም መጻፍ በእርሱ ስልጣን መጻፍን ያመላክታል፣ ወይም የእርሱ ወኪል ሆኖ መጻፍን ያሳያል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት- የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በንጉሱ ቀለበት …ማንም አዋጁን ሊሽር ስለማይችል" ወይም " በቀለበት የታተመውን…ማንም አዋጁን ሊሰርዝ ስለማይችል" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"አዋጅ" እና "አይቻልም" በሚሉት ቃላት መሃል የተሰጠው መረጃ ንጉሡ የሐማን አዋጅ መሻር ያልቻለበትን ምክንየት ያሳያል፡፡ "ምክንያቱም" በሚለው ቃል በግልጽ የማይችልበት ምክንያት ሊታይ ይችላል፡፡ "ቀደም ሲል የተጻፈውን አዋጅ ልሽር አልችልም፣ ምክንያቱም በንጉሡ ስምና ማህተም ከንጉሡ ቀለበት የታተመ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆና ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድን ነገር በንጉሥ ስም መጻፍ በእርሱ ስልጣን መጻፍን ያመላክታል፣ ወይም የእርሱ ወኪል ሆኖ መጻፍን ያሳያል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት- የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ንጉሡ የእርሱን ጸሐፈት ጠራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ አንባቢ መረዳት የሚገባው ንጉሡ ምናልባት ለአንዱ ሹም ሰነዱን እንዲያመጣ ያዘዘው መሆኑን ነው፡፡ ንጉሡ ሰነዱን እንዲያመጡለት ምናልናት ጮክ ብሎ አልተጣራም ይሆናል፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ይሆና ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ኒሳን" በዕብራዊያን ቀን አቆጣጠር የሶስተኛው ወር ስም ነው፡፡ ሃያ ሶስተኛው ቀን በምዕራባዊያኑ ወር አቆጣጠር ወደ ሰኔ አጋማሽ ላይ ነው፡፡ (የዕብራዊያን ወራት እና ተከታታይነትን የሚያሳዩ ቁጥሮች እና ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አዋጅ ጻፉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንድ መቶ ሃያ ሰባት ግዛቶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ግዛት አንዳንድ አገራት ለአስተዳደር ሲባል የሚከልሉት ሰፊ አካባቢ/ስፍራ ነው፡፡ ይህንን በአስቴር 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
"በራሳቸው ፊደል ተጻፈ፡፡" በዓለም ዙሪያ የተለያዩ የአጻጻፍ ስርአቶች አሉ፡፡
አንድን ነገር በንጉሥ ስም መጻፍ በእርሱ ስልጣን መጻፍን ያመላክታል፣ ወይም የእርሱ ወኪል ሆኖ መጻፍን ያሳያል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት- የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ሀረግ በአስቴር 8፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ
መልዕክትየሚያደርሱ ሰዎች
የንጉሡ ምርጥ ወንድ ፈረሶች ዝርያ፡፡ ለንጉሡ አገልግሎት የሚውሉት ምርጥ ዝርያዎች ነበሩ፡፡ "የንጉሡ ምርጥ ፈረሶች ዝርያዎች፡፡ "የንጉሡ ምርጥ ፈረሶች ዝርያዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆና ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"እንዲሰበሰቡ እንደፈቀደላቸው…ለአይሁድ ነገራቸው"
ይህ መልሰው እንዲያጠቁ እንጂ እንዳይሸሹ የሚገልጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ራሳቸውን ከጥቃት እንዲከላከሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን በአስቴር 3፡13 እንዴት እንደተረጎሙት መለስ ብለው ይመልከቱ፡፡
"ጠላቶቻቸውን እንዲበቀሉ" የዚህ ፈሊጥ ትረጉሙ የጎዳን ሰው መልሶ መጉዳት የሚል ነው፡፡ "ጠላቶቻቸውን መልሰው እንዲበቀሉ" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሳይዘገዩ" የዚህ ፈሊጥ ትረጉም አልዘገዩም ወይም አልጠበቁም ማለት ነው፡፡ "ወዲያውኑ ወጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የንጉሡ ቤተመንግስት የነበረባት ከተማ ናት፡፡ በአስቴር 1፡2 ይህንን እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከተማይቱ" የሚለው በከተማዋ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ይገልጻል፡፡ "የሱሳ ከተማ ሰዎች በደስታ ጮሁ ሃሴትም አደረጉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት- የሚለውን ይመልከቱ)
"ሃሴት አደረጉ" የሚለው ቃል እንዱት እንደጮሁ ይገልጻል፡፡ "በደስታ ጮሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
አማራጭ ትርጉሞች ሊሆኑ የሚችሉት 1) ብርሃን የሚለው ደስተኛ ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "በደስታ እና ሃሴት ተሞሉ" ወይም 2) ብረሃን ወጣላቸው የሚለው እንደ በለጸጉ እና ደህንነት እንደተሰማቸው የሚገልጽ ፈሊጥ ነው፡፡ "ደህንነት ተሰማቸው ደግሞም ድተኞች ሆኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አማራጭ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1) ሌሎች ህዝቦች አይሁዶችን አከበሯቸው፡፡ "ሌሎች ህዝቦች እነርሱን አከበሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) አይሁዶች እንደተከበሩ ተሰማቸው "እንደ ተከበሩ ተሰማቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆና ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ግዛት አንዳንድ አገራት ለአስተዳደር ሲባል የሚከልሉት ሰፊ አካባቢ/ስፍራ ነው፡፡ ይህንን በአስቴር 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
የደረሰበት ቦታ የሚለው የሚገልጸው ወደየ ስፍራው መድረስን ነው፡፡ " የንጉሡ ሰዎች አዋጁን ይዘው ወጡ" ወይም "የንጉሡ አዋጅ በተነበበት ስፍራ ሁሉ" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ልዩ ትዕይንቶችን የሚያከብሩበት ቀን
በሰዎች ላይ ፍርሃት ወደቀ የሚለው የሚገልጸው ሰዎች በጣም እየፈሯቸው መምጣቱን ነው፡፡ "አይሁዶችን በጣም ፈሯቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በአስቴር 3፡13 ተመሳሳይ የሆነውን ሀረግ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ
"ሊፈጸም" የዚህ ፈሊጥ ትርጉም የታዘዘን ወይም የታቀደን ነገር ማድረግ ማለት ነው፡፡ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች የንጉሡን ህግና አዋጅ የሚፈጽሙበት ጊዜ ሲደርስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በሰዎች ላይ ሃይል ማግኘት እነርሱን ለማሸነፋቸው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "አይሁዶችን ለማሸነፍ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሁኔታው ተቀለብሶ ነበር፡፡" ሁኔታው ተቀልብሶ የሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር ትርጉሙ ሊሆን ከሚጠበቀው ተቃራኒው ሲሆን ማለት ነው፡፡ "ተቃራኒው ሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ግዛት አንዳንድ አገራት ለአስተዳደር ሲባል የሚከልሉት ሰፊ አካባቢ/ስፍራ ነው፡፡ ይህንን በአስቴር 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
በሰዎች ላይ አደጋ መጣል የሚለው ከእነርሱ ጋር መዋጋት ለሚለው ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ጠላቶቻቸውን ለመዋጋት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት- የሚለውን ይመልከቱ)
በሰዎች ላይ ጥፋት ማምጣት የሚለው ፈሊጥ ትርጉሙ በእነርሱ ላይ ጥፋት እንዲደርስ ምክንያት መሆን ማለት ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ እነርሱን ማጥፋት የሚለውን ያመላክታል፡፡ "እነርሱን ለማጥፋት የሞከረው ማን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎችን ተቃውሞ መቆም የሚለው የሚወክለው ጥቃታቸውን መቋቋምን ነው፡፡ "ማንም የአይሁዳዊያንን ጥቃት መቋቋም አይችልም" ወይም "ማንም በስኬት ከአይሁዶች ጋር መዋጋት አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት- የሚለውን ይመልከቱ)
ፍርሃት በሰዎች ላይ ወደቀ የሚለው የሚወክለው ሰዎች እጅግ ፈሩ የሚለውን ነው፡፡ "ሁሉም ህዝብ አይሁዶችን እጅግ ፈራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የአውራጃዎች ገዢዎች"
ፍርሃት በሰዎች ላይ ወደቀ የሚለው የሚገልጸው ሰዎች እጅግ ፈሩ የሚለውን ነው፡፡ "መርዶክዮስን ፈርተው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በንጉሡ ቤተ መንግስት እጅግ ጠቃሚ ሰው ነበር"
በየስፍራው ዝናው ተሰራጨ የሚለው የሚገጸው፣ በእነዚያ ስፍራዎች የሚገኙ ሰዎች ምን ያህል ታላቅ እንደሆነ አወቁ የሚለውን ነው፡፡ "በየአውራጃዎቹ ሰዎች እርሱ ምን ያህል ታላቅ እንደሆነ አወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ምሽግ የቤተመንግሥት ግንብን፣ ጠንካራ ይዞታን ወይም የተመሸገ ከተማን ያመለክታል፡፡ በአስቴር 1፡2 ይህንን እንዴት እንደተረጎሙት ተመልሰው ይመልከቱ፡፡
ይህ ከተማ የፋርስ ነገሥታት መናገሻ ከተማ ነበር፡፡ በአስቴር1፡2 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"500 ወንዶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"10 ወንድ ልጆች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የንጉሡ ባለሟል የሆነው የሐማ ስም እና ለ እርሱ ገለጻ ነው፡፡ ይህንን በአስቴር 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን ሰው ስም በአስቴር 3፡1 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ስለ ሐማ ይነግረናል
"500 ወንዶች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"10 ወንድ ልጆች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ንጉሡ ይህንን ጥያቄ ያነሳው አይሁድ በሌሎች አውራጃዎችም የሚገኙ ጠላቶቻቸውን መግደል እንደለባቸው ማመኑን ለማሳየት ነው፡፡ "በሌሎቹ በንጉሡ ግዛቶች ማድረግ ያለባቸው" ወይም "በተቀሩትም የንጉሡ ግዛቶች ተጨማሪ ብዙ ጠላቶቻቸውን እንዲገድሉ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሬቶሪካል/ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"አቤቱታ/ልመና" የሚለው ረቂቅ ስም "ጠየቀ" ወይም "ለመነ" በሚል ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የምትለምኚው ምንድን ነው?" ወይም "ምን ትፈልጊያለሽ?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የምትለምኚውን እኔ እሰጥሻለሁ" ወይም "የምጠይቂውን እኔ ለአንቺ አደርገዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥያቄ" የሚለው ረቂቅ ስም "ጠየቀ" ወይም "ፈለገ" በሚል ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ " ምን ትጠይቂያለሽ?" ወይም "ምን ትፈልጊያለሽ?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"እንዲቀጥል" የዚህ ፈሊጥ ትረጉም አስቀድሞ የተፈቀደ ወይም የታቀደ ነገርን ማድረግ የሚል ነው፡፡ "የዛሬም አዋጅ ነገም ደግሞ እንዲቀጥል" ወይም "ዛሬ እንዲፈጽሙት ታውጆ የነበረውን ነገም ደግሞ እንዲያደርጉት፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"10 ወንድ ልጆች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎችን ለመስቀል ያገለግል የነበረ አሰራር ሲሆን፣ የገመዱ አንዱ ጫፍ በመስቀያው እንጨት ላይ ሲታሰር ሌላኛው የገመዱ ጫፍ በሚሰቀሉት ሰዎች አንገት ዙሪያ በማድረግ ይንጠለጠላሉ፡፡ በአስቴር 2፡23 ይህንን እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ "ሰዎችን ለመስቀል የሚዋቀር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የማይታወቁትን መተረጎም የሚለውን ይመልከቱ)
በአስቴር 3፡13 ተመሳሳዩን ሀረግ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
በነገሮች ላይ እጆቻቸውን መጫን የሚለው የሚያመለክተው ነገሮቹን መውሰድን ነው፡፡ "ከምርኮው አንዳች አልወሰዱም" ወይም "ከምርኮው አንዳች እንኳን አልወሰዱም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት- የሚለውን ይመልከቱ)
"75፣000" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
በነገሮች ላይ እጆቻቸውን መጫን የሚለው የሚገልጸው ነገሮቹን መውሰድን ነው፡፡ " ከገደሏቸው ሰዎች አንዳች ንብረት አልወሰዱም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት- የሚለውን ይመልከቱ)
"ዋጋ ያላቸው ነገሮች" ወይም "ንብረቶች"
በአስቴር 3፡13 ተመሳሳዩን ሀረግ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
"በአዳር ወር በአስራ አራተኛው ቀን በየአውራጃዎቹ የሚኖሩ አይሁዶች አረፉ
የተሰበሰቡበት ምክንያት በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ " በሱሳ የሚኖሩ አይሁዶች ከጠላቶቻቸው ጋር ለመውጋት በአንድነት ተሰበሰቡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆና ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ቀንን መጠበቅ የሚለው ፈሊጣው አነጋገር ቀኑን ማክበር ማለት ነው፡፡ "በየአመቱ የአዳርን ወር አስራ አራተኛ እና አስራ አምስተኛ ቀን ለማክበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዞረ የሚለው መለወጥን ያመለክታል፡፡ ሀዘን እና ደስታ የሚሉት ረቂቅ ስሞች "መከፋት" እና "በደስታ መሞላት" በሚል ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ " እጅግ ሀዘንተኛ ከመሆን ወደ ደስተኛነት ተለወጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምንባብ ለፉሪም በዓል መከበር ምክንያት የሆነውን ጉዳይ ለማብራራት የአስቴርን አመዛኙን ታሪክ በአጭሩ ያቀርባል፡፡
ይህ ከንጉሡ ሹማምንት አንዱ የሆነው የሐማ ስም እና ገለጻ ነው፡፡ ይህን በአስቴር 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ፉር" በፋርስ ቋንቋ "ዕጣ" የሚል ቃል ነው፡፡ "ጣለ/አወጣ" የሚለው ሀረግ "ፉር ጣለ/አወጣ" የሚለው ምን ማለት እንደሆነ ያብራራል፡፡
ለምን ፉር፣ ወይም ዕጣ ጣለ የሚለው በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አይሁድን ለማጥቃት የተሻለው ቀን የትኛው እንደሆነ ለማወቅ እጣ ጣለ (ዕጣ አወጣ)" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆና ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የዕብራይስጡ ጽሁፍ "አስቴር ግን ንጉሡ ፊት ስትቀርብ" ተብሎም ሊተረጎም ይችላል፡፡ አንዳድ ዘመናዊ ቅጂዎች ይህንን ትረጉም ይመርጡታል፡፡
"በራሱ አናት ላይ ተመለሰ" ማለት በሐማ ላይ ይፈጸም ማለት ነው፡፡ "ሐማ በአይሁድ ላይ ያዘጋጀው ክፉ እቅድ በራሱ ላይ መፈጸም አለበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አንድን ነገር ከሌላ አንድ ለነገር በመነሳት መሰየም ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ ያም ማለት አንድ አይነት ስም መስጠት ወይም ተመሳሳይ ስም መስጠት ነው፡፡ "እነዚህን ቀናት፣ ፉር ከሚለው ቃል በመነሳት ፉሪም ብለው ጠሯቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአይሁድ ህዝብ በጥንቱ ፋርስ በሐማ ሴራ በአንዲት ቀን ውስጥ ከመደምሰስ እና ከእልቂት የተረፈበት መታሰቢያ በዓል ስያሜ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ፉር" ማለት ምን ማለት እንደሆነ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ፉር የሚለው ቃል፣ ‘ዕጣ' ማለት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆና ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አይሁዳች እነዚህን ቀናት ያከብራሉ ያስቧቸዋልም" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሁሌም በታማኝነት ያከብሩታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
አስቴር የአቢካኢል ሴት ልጅ ናት፡፡ አስቴር እና መርዶክዮስ ደብደቤውን ጻፉ፡፡
የአስቴር አባት እና የመርዶክዮስ አጎት፡፡ ይህንን በአስቴር 2፡15 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ተጨማሪ ደብዳቤ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ወደ ሁሉም አይሁዳዊያን ደብዳቤዎች ላኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንድ መቶ ሃያ ሰባት አውራጃዎች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ) ለአይሁድ ደህንነት እና እውነት መመኘት ረቂቅ ስሞች የሆኑት "ደህንነት" እና "እውነት በሀረግ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አይሁድ ሰላም እንዲሆኑ እና ሌላው ህዝብ ለአይሁድ ታማኝ እንዲሆን መመኘት" (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ግዴታን መቀበል ከተሰጡትን ግዴታዎች ጋር መስማማትን ለመግለጽ የሚውል ፈሊጥ ነው፡፡ "ግዴታ የሚለው ረቂቅ ስም "ታዘዘ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አይሁዶች ተስማምተው እነርሱ እና የእነርሱ ትውልዶች የፉሪምን ቀናት ለማክበር ግዴታ እንዳለባቸው ተነገሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
የጾም እና የሰቆቃ ጊዜያነትን መቀበል የሚለው ለተወሰነ ጊዜ ለመጾም እና ለማልቀስ መስማማትን የሚገልጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ለተወሰነ ጊዜ ለመጾም እና በለቅሶ ለመጸለይ ተስማሙ" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ግብር መጣል ማለት ህዝቡ ግብር እንዲከፍል ማድረግ ማለት ነው፡፡ ምድሩ እና የባህር ዳርቻ የሚለው የሚገልጸው በዚያ የሚኖረውን ህዝብ ነው፡፡ "በምድሩ እና በባህር ዳርቻ የሚኖረው ህዝብ ግብር እንዲከፍል አደረገ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት- የሚለውን ይመልከቱ)
"ስኬቶች" የሚለው ረቂቅ ስም "ተሳከ" በሚል ግስ ወይም "ታላላቅ ነገሮችን ማድረግ" በሚል ሀረግ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሃይል" እና "ብርታት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች በቅጽል ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "ያደረገው ሁሉ ታላቅ እና ብርቱ ስለነበረ ነው፡፡ ወይም "ያደረጋቸው ታላላቅ ነገሮች ሁሉ ከሀይሉና ከታላቅነቱ የተነሳ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
የንጉሡ መርዶክዮስን ማክበር የተገለጸው ንጉሡ በአካል ያነሳው ያህል ተደርጎ ነው፡፡ "ንጉሡ እንዴት መርዶክዮስ ታላቅ መሆኑ እንዲታወቅ እንዳደረገ ያለው ሙሉ ታሪክ" ወይም "መርዶክዮስ ላደረጋቸው ነገሮች ንጉሡ እንዴት እንዳከበረው ሙሉው ታሪክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ከንጉሥ ጠረክሲስ ቀጥሎ እጅግ ጠቃሚው ሰው"
ወንድሞች የሚለው ቃል እንደ እርሱ ያሉ ሰዎችን ይወክላል፡፡ "አይሁዳዊ ወገኖች" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አንድን ነገር መፈለግ ለአንድ ነገር በጥንካሬ መስራትን የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ደህንነት" የሚለው ረቂቅ ስም "በለጸገ" በሚለው ግስ ወይም "ደህንተነት" በሚል ቅጽል ሊተረጎም "ህዝቡ ይበለጽግ ዘንድ በጥንካሬ ሰራ" ወይም "የህዝቡ ደህንነት ይጠበቅ ዘንድ በጥንካሬ ሰራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
" ሰላም ይኖራቸው ዘንድ፣ እርሱ ህዝቡን ይወክላል
ይህ ስፍራ ሊገኝ የሚችለው 1) በአሁኗ ዮርዳኖስ፣ ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ ምስራቅ ጥንት ኤዶም በምትባል ስፍራ ወይም 2) በአሁኗ ኢራን ከኤፍራጥስ ወንዝ በስተ ምስራቅ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ነቀፋ የሌለበት" እና "ትክክለኛ" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ደግሞም ቃላቱ ኢዮብ ጻድቅ ሰው መሆኑን ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "በእግዚአንሔር ፊት ትክክል የሆነውን የሚያደርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔርን የሚያከብር"
እዚህ ስፍራ ክፉ የተገለጸው ሰው ወደዚያ ስፍራ ሄዶ ክፉ ከማድረግ ይልቅ ወደዚያ ከመሄድ ራሱን እንደሚያቅብበት ስፍራ ተደርጎ ነው፡፡ "ክፉ ማድረግን አሻፈረኝ ማለት/ከክፋት የራቀ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"7 ወንዶች ልጆች እና 3 ሴቶች ልጆች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"7,000 በጎች ነበሩት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"3,000 ግመሎች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"500 ጥማድ/ጥንድ በሬዎች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"ከሁሉም ባለጸጋ"
ከከነዓን በስተ ምስራቅ የሚገኝን ስፍራ ያመለክታል፡፡ "ከከነዓን በስተ ምስራቅ በሚገኝ ምድር የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቀን" የሚለው ቃል ምናልባት የአንዱን ልጅ ልደት የሚያከብሩበት ቀን ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ ነገር ግን ቢያንስ ልጆቹ በየተራ ድግስ እንደሚያደርጉ ያመለክታል፡፡ "በእያንዳንዱ ልጅ የልደት ቀን፣ ልጁ ያቀርብ ነበር" ወይም "እያንዳንዱ ልጅ በተራው ያቀርብ ነበር"
"ሁሌም ያቀርብ ነበር…እነርሱ ሁሌም… ልከው ይጠሩ ነበር… ኢዮብ ሁሌም ይልክ… ሁሌም ይሳል… እርሱ ሁሌም ማልዶ ይነሳ እና ይሰዋ… እርሱ ሁሌም እንዲህ ይል ነበር"
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰባቱን ወንዶች ልጆች እና ሶስቱን ሴት ልጆች ሲሆን ኢዮብን ግን አይጨምርም፡፡
"ድግሱ ሲጠናቀቅ" ወይም "ከድግሱ በኋላ"
"ኢዮብ ዘወትር እነርሱ ወደ እርሱ እንዲመጡ አንድ ሰው ይልክ ነበር"
እዚህ ስፍራ "ማንጻት" ማለት የኢዮብ ልጆች በደስታ በአንድነት ተሰብስበው ግብዣ ሲያደርጉ የፈጸሙት የምልኮ ነቀፊታ ቢኖር ጥፋት እንዳይደርስባቸው እግዚአብሔርን ይቅርታ መለመን ማለት ነው፡፡ ኢዮብ ስለ እነርሱ መስዋዕት በማቅረብ ይህን ያደርግ ነበር፡፡
"በልባቸው" የሚለው የሚወክለው ሃሳባቸውን ነው፡፡ ብዙውን ጊዜ እንዲህ ያሉ ሃሳቦች አንድ ሰው ነገሩን ሊያስበው ሳይፈልግ ከፈቃዱ ውጭ ሊመጡ ይችላሉ፡፡ "በሃሳባቸው እግዚአብሔርን ረግመው ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በ…በሚሆንበት ጊዜ" ወይም "አንድ ዕለት... በ…ጊዜ፡፡" ይህ በአንድ የተለየ ቀን ብቻ የተደረገ አይደለም፣ ይልቁንም ስብሰባው ብዙውን ጊዜ እንደሚደረግ ግልጽ ነው፡፡
ይህ ሰማያዊ ፍጥረታትን፣ መላዕክትን ያመለክታል፡፡
"ያደርጉት ዘንድ እርሱ እንዳዘዛቸው በያህዌ ፊት በአንድነት ለመቆም"
ይህ እግዚአብሔር በብሉይ ኪዳን ራሱን ለህዝቡ የገለጸበት ስም ነው፡፡ ስለ ያህዌ ይህ እንዴት እንደሚተረጎም የቃል ትርጉም ገጽን ይመልከቱ፡፡
"መዞር" እና "መመላለስ" የሚሉት ሀረጋት በምድር ሁሉ የመጓዝን ድርጊት በሙላት ለማጉላት የዋለ ነው፡፡ "በምድር ላይ በሁሉም ስፍራ መዞር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ጽንፍ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ስለ ባሪያዬ ኢዮብ አውቀሃልን?" እዚህ ስፍራ እግዚአብሔር ስለ ኢዮብ ከሰይጣን ጋር መነጋገር ይጀምራል፡፡ "ባሪያዬን ኢዮብን አይተኸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ነቀፋ የሌለበት" እና "ቅን" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉሞችን ሲይዙ ኢዮብ ጻድቅ ሰው መሆኑን አጉልተው ያሳያሉ፡፡ ይህ በኢዮብ 1፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በእግዚአብሔር ፊት መልካም የሆነውን የሚያደርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔርን የሚያከብር፡፡" ይህ በኢዮብ 1፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ኢዮብ እግዚአብሔርን የሚያከብረው ያለ ምክንያት ነውን?" ሰይጣን ለእግዚአብሔር ጥያቄ አቅርቦ ራሱ መልስ ይሰጣል፡፡ ኢዮብ እግዚአብሔርን የሚታዘዘው እግዚአብሔር ስለባረከው ብቻ ነው ይላል፡፡ "ኢዮብ እግዚአብሔርን ለመታዘዝ ምክንያት አለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰይጣን ክርክሩን ለማጠናከር የሚረዱትን መረጃዎች ሁሉ ይናገራል፡፡ "አንተ እርሱን፣ ቤተሰቡን እና ያለውን ነገር ሁሉ ጠብቀሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እንደ ግርግዳ ወይም አጥር ያለ መከላከያ የአንድን ሰው ይዞታ ዙሪያውን እንደሚከብ እና እንደሚጠብቅ፣ እግዚአብሔር ኢዮብን በጥበቃው ከቦታል፡፡ "እርሱን እና ቤቱን እንዲሁም የእርሱ የሆነውን ሁሉ ጠብቀሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሚሰራውን ነገር ሁሉ"
"በምድር ላይ ከብቱ ተትረፍርፏል"
ሰይጣን ይህንን ማለቱ እግዚአብሔር ኢዮብን ቢነካው፣ የኢዮብ ምላሽ ምን እንደሚሆን ይመለከታል ማለቱ ነው፡፡ "ነገር ግን አሁን፣ እጅህን ብትዘረጋ እና ያለውን ሁሉ ብትነካ ፊት ለፊት እንደሚረግምህ ታያለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚወክለው የእግዚአብሔርን የማድረግ አቅም ነው፡፡ "ነገር ግን አሁን ሀይልህን ተጠቀም" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መንካት" የሚወክለው ጉዳት የማድረስ ወይም የማጥፋት ድርጊትን ነው፡፡ "ያለውን ሁሉ አጥፋ" ወይም "ያለውን ሁሉ ደምስስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እየሰማኸው፡፡" ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ትኩረት የሚሰጥበትን ጊዜ ነው፡፡
"እነሆ" ወይም "የምናገረውን ትኩረት ሰጥተህ ብትሰማኝ"
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚወክለው አንድ ሰው አንድን ነገር ለመቆጣጠር ያለውን አቅም/ሀይል ነው፡፡ "እርሱ ባለው ነገር ላይ ሁሉ አቅም ተሰጥቶሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በህይወቱ ላይ"
"ከያህዌ ፊት ወጥቶ ሄደ" ወይም "ያህዌ ካለበት ለቆ ሄደ"
ይህ በዛሬ ዘመን በየመን አካባቢ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ እዚህ ስፍራ ይህ የሚወክለው የፈረሰኞችን ቡድን ወይም ሽፍቶችን ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መውደቅ" የሚለው የሚገልጸው ማጥቃትን ነው፡፡ "እነርሱን አጠቋቸው/አደጋ ጣሉባቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ማጥቃት የሚለው የሚገልጸው መግደልን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የሰይፍ ስለት" የሚለው የሚወክለው ሰው ለመግደያነት የሚውለውን የሰይፉን ክፍል ነው፤ ይህም ማለት አንድም የሰይፉን ጫፍ ወይም የተሳለውን ጠርዝ ማለት ነው፡፡ እንደዚሁም ደግሞ፣ የሳባውያን ሰይፎች ሁሉ እንደ አንድ ሰይፍ ብቻ ተደርጎ ተገጽዋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና የስማዊ ሀረጋት ክፍል የሚሉትን ይመልከቱ)
"እርሱ" የሚለው የሚያመለክተው የመጀመሪያውን መልዕክተኛ ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ሌላውን መልዕክተኛ ነው፡፡ "ሌላው መልዕክተኛ ደግሞ መጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በኢዮብ 1፡15 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "የሰይፍ ስለት" የሚለው የሚወክለው ሰው ለመግደያነት የሚውለውን የሰይፉን ክፍል ነው፤ ይህም ማለት አንድም የሰይፉን ጫፍ ወይም የተሳለውን ጠርዝ ማለት ነው፡፡ እንደዚሁም ደግሞ፣ የከለዳውያን ሰይፎች ሁሉ እንደ አንድ ሰይፍ ብቻ ተደርጎ ተገጽዋል፡፡ ይህ በኢዮብ 1፡15 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና የስማዊ ሀረጋት ክፍል የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በኢዮብ 1፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"አውራቂስ/ቶርኔዶ" ወይም "የበረሃ ማዕበል"
"ቤቱን ያቆመው መዋቅር/ቤቱ የተዋቀረበት ድጋፍ"
"ቤቱ በወንዶች እና ሴቶች ልጆችህ ላይ ወደቀ"
ይህ በኢዮብ 1፡15 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እነዚህ ሀዘንን የመግለጫ ስርዓቶች ነበሩ፤ ጥልቅ ሀዘንን መድረሱን ያመለክታሉ፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊቶች የሚለውን ይመልከቱ)
"ስወለድ፣ ወደዚህ ዓለም አንዳች ይዤ አልመጣሁም፤ ስሞትም ምንም ሳልይዝ ወደ ምድር እመለሳሉ"
"በሆነው ነገር ሁሉ"
"እግዚአብሔርን ተሳስተሃል በለው"
እነዚህ ሀረጋት በኢዮብ 1፡1-6 ውስጥ ካለው ጋር ፍጹም ተመሳሳይ ናቸው፤ እናም ምናልባትም በተመሳሳይ መንገድ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡
ይህ በኢዮብ 1፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ
ይህ አንድ ውሱን ቀን አይደለም፡፡ መሰባሰቡ ብዙ ጊዜ ይደረጋል፡፡ "በ…ጊዜ" ወይም "በ…አንድ ዕለት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ በኢዮብ 1፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ
ይህ በኢዮብ 1፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ
ይህ በኢዮብ 1፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ
ይህ ሀረግ "አንተ ያለ ምክንያት እንዳጠፋው በእርሱ ላይ ብታነሳሳኝም እርሱ ታማኝነቱን እንዳጸና ነው" የሚለው ከመጨመሩ በስተቀር ከኢዮብ 1፡8 ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በእርግጥ ዐረፍተ ነገርን ይመሰርታል፡፡ ይህ በኢዮብ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "አገልጋዬን ኢዮብን ተመለከትከው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ነቀፋ የሌለበት" እና "ቅን" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉሞችን ሲይዙ ኢዮብ ጻድቅ ሰው መሆኑን አጉልተው ያሳያሉ፡፡ ይህ በኢዮብ 1፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በእግዚአብሔር ፊት መልካም የሆነውን የሚያደርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በኢዮብ 1፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"መልካም እና ትክክል የሆነውን ለማድረግ እስከ አሁን ሙሉ ለሙሉ ራሱን ሰጥቷል"
"ያለ ምክንያት እርሱን እንዳጠፋው ብትገፋፋኝም"
እዚህ ስፍራ "ማጥፋት" የሚለው የሚገልጸው "ማደህየት" የሚለውን ነው፡፡ "ደሃ ሰው እንዳደርገው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "ቆዳ" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚገልጸው የኢዮብን ህይወት ነው፡፡ "ሰው ህይወቱን ለማዳን ሀብቱን እና የሚወዳቸውን ሰዎች ማጣትን መቀበልን ጨምሮ ማናቸውንም ዐይነት ነገር ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሰይጣን ይህን ማለቱ፣ እግዚአብሔር ኢዮብን ቢጎዳው ኢዮብ እንዴት ምላሽ እንደሚሰጥ ይመለከታል ማለቱ ነው፡፡ "ነገር ግን አሁን፣ እጅህን ብትዘረጋ እና አጥንቱን እና ስጋውን ብትነካ በፊትህ እንደሚረግምህ ትመለከታለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን የማድረግ ሀይል ነው፡፡ "ነገር ግን አሁን ሀይልህን ተጠቀም" ይህ በኢዮብ 1፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መንካት" የሚያመለክተው መጉዳትን ነው፡፡ "አጥቃው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ የሚወክለው የኦዮብን አካል ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በኢዮብ 1፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር በትኩረት ነገሩን የሚመለከትበትን ጊዜ ነው፡፡ "እየሰማህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በኢዮብ 1፡12 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"በከባድ ቁስል አሰቃየው"
ትልቅ፣ የሚያሳክክ እና ስቃይ የሞላበት የቆዳ ቁስል
ማከኪያው ስቃዩን ለመቀነስ ቆዳውን የሚያክበት ነው
ይህ ምናልባት አመድና ቆሻሻ ተጥሎ የሚቃጠልበትን ስፍራ ሊያመለክት ይችላል፡፡ እንዲህ ባለው ስፍራ መቀመጥ ጥልቅ ሀዘን መድረሱን የሚያመለክት ነበር፡፡ "በቆሻሻ ክምር ላይ ተቀመጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት እና ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊቶች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ዐረፍተ ነገርን ይገልጻል፡፡ "እሰከ አሁን ታማኝነትህን መጠበቅ አልነበረብህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔርን ተው"
"የማይረቡ ሴቶች እንደሚናገሩት ተናገርሽ"
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ዐረፍተ ነበርን ይገልጻል፡፡ "መልካሙን ከእግዚአብሔር እንደተቀበልን ሁሉ ክፉውንም በእርግጥ መቀበል ይገባናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"መልካም ከሆኑ ነገሮች ሁሉ ተጠቃሚ መሆን"
ይህ የሚወክለው እግዚአብሔር የሰጠንን መልካም ነገሮች ሁሉ ነው፡፡ (የስማዊ ሀረጋት ክፍሎች)
"ሳያማርሩ ክፉ የሆነውን ሁሉ መቀበል"
ይህ የሚወክለው እግዚአብሔር እንድናልፍበት የፈቀደቀውን ወይም ያደረገውን ክፉ ነገሮች ሁሉ ነው፡፡ (የስማዊ ሀረጋት ክፍሎች)
እዚህ ስፍራ "ከንፈሮች" የሚወክለው የንግግርን ነው፡፡ "በንግግር እግዚአብሔርን መበደል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ፣ በልዶስ እና ሶፋር የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ ቴማን በኤዶም ውስጥ የምትገኝ ከተማ ናት፡፡ ሹሐዊያን የአብርሃም እና የኬጡራ ትውልዶች ናቸው፡፡ ናዕማ በከነዓን ውስጥ የምትገኝ ከተማ ናት፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጊዜው ላይ ስምምነት ላይ ደረሱ)
እዚህ ስፍራ "አብሮ ለማልቀስ" እና "ለማጽናናት" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ወዳጆቹ ኢዮብን ለማጽናናት የሞከሩት ከእርሱ ጋር በማዘን ነው፡፡ "መከራውን እንዲረሳ" ከኢዮብ ጋር አዘኑ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙም "በትኩረት ተመለከቱ" ወይም "በጥንቃቄ አዩ" ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት የኢዮብ ጠያቂዎች ከሩቅ ሲመለከቱት በመጀመሪያ በቶሎ አላወቁትም ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ ኢዮብ ከሀዘኑ እና ገላውን ከወረሰው ህመም የተነሳ ከወትሮው በጣም የተለየ ሆኖ ይታይ ነበር፡፡ "ለይተው ሊያውቁት አልቻሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "ድምጻቸውን አንስተው" የሚለው ጮኸው ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ጮኸው አለቀሱ" ወይም "ድምጻቸውን ከፍ አድርገው አለቀሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሀዘን ምልክት ነው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሀዘን መግለጫዎች ነበሩ፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ንግግርን መጀመር ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ስለዚያ ቀን እና ምሽት የሚናገረው ሰዎች እንደሆኑ አድርጎ ነው፡፡ "ምነው ባልተወለድኩ ኖሮ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ የኢዮብን ሀዘን ከተወለደበት እስከ ተጸነሰበት ቀን ድረስ ወደ ኋላ በመመለስ አጠንክሮ ይገልጻል፡፡ ‘ወንድ ልጅ ተጸነሰ የተባለበት ዕለት ይጥፋ' በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ምሽት የተገለጸው መናገር የሚችል ሰው ተደርጎ ነው፡፡ ሆኖም ተርጎሚው ከዚህ ዝቅ ባለ ዘይቤያዊ አገላለጽ ሊተረጉመው ይችላል፡፡ "ሰዎች … ያሉበት ምሽት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እናቱ ወንድ ልጅ ጸንሳለች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
በዚህነዚህ ሀረጋት ውስጥ የሚገኙት አገላለጾች ኢዮብ የተወለደበት ቀን ከእንግዲህ እንዳይኖር ያለን ምኞች የሚገልጹ ናቸው፡፡ ይህ ምናልባት የቀደመው ቀን በአንድ መንገድ የሚቀጥል መሆኑን የሚጠቁም ሊሆን ይችላል፡፡ ዩዲቢ ቀኑ ምን ይመስል እንደነበር የሀዘን መግለጫ አድርጎ ይተረጉማቸዋል፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ኢዮብን ጸጸት በመደጋገም የተወለደበትን ቀን ጨለማነቱ ይገልጻሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ያዚያችን ቀን ከእንገዲህ ያለመኖር የሚገልጽ ምኞት ነው፡፡ "ያቺ እለት ትጥፋ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ( ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ጨለማ እና የሞት ጥላ የተገለጹት አንድን ሰው ወይም አንድን ነገር የራሱ እንደሚያደርግ ሰው ተደርገው ነው፡፡ "እርሱን" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የኢዮብን የልደት ቀን ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ጥላ የሚወክለው ሞትን ነው፡፡ "ሞት እንደ ጥላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ደመና የተገለጸው በኢዮብ የልደት ቀን ላይ መኖር እንደሚችል ሰው ተደርጎ ነው፡፡ "ማንም ሊመለከተው እንዳይችል ደመና ይሸፍነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የፀሐይን ብርሃን የሚጋርድን እና መለማ የሚፈጥርን ነገር ሁሉ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "ጥቁር" የሚወክለው ጨለማን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ያንን ቀን ያስፈራሩት፡፡" ቀኑ የተገለጸው በጨለማ ፍርሃት እንደሚውጠው ሰው ተደርጎ ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጨለማ የተገለጸው ምሽቱን እንደሚይዝና እንደሚጨብጥ አንድ ሰው ተደርጎ ነው፡፡ "ከባድ ጨለማ ጨርሶ ያጥፋው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥልቅ ጨለማ" ወይም "ድፍን ጨለማ"
"እርሱን" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢዮብ የተወለደበትን ወይም የተጸነሰበትን ምሽት ነው፡፡ ኢዮብ የተጸነሰበት ምሽት የተገለጸው ደስታ ማግኘት እንደማይገባው ሰው ተደርጎ ነው፡፡ "ያ ምሽት ከቀኖች መሀል ተለይቶ ይጥፋ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ምሽቱ የተገለጸው መራመድ የሚችል ሰው ተደርጎ ነው፡፡ "ማንም በቁጥር ውስጥ አስገብቶ አይቁጠረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የተወለደበት ምሽት አንዲት ሴት ሆኖ ተገልጽዋል፡፡ "በዚያ ምሽት አንድም ልጅ አይወለድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኢዮብ የተወለደበት ምሽት የተገለጸው በዚያ ዕለት ወንድ ልጅ በመወለዱ ደስ የተሰኘ ሰው እንደነበር ተደርጎ ነው፡፡ "ወንድ ልጅ ሲወለድ የተሰማውን የደስታ ጩኸት ድምጽ/እልልታ ማንም አይስማው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ድምጽ የሚለው ሚገልጸው ደስተኛ የሆነን ሰው ነው፡፡ "በእርሱ ማንም ደስተኛ አይሁን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኢዮብ ጥፋትን በማስፋፋት ሌዋታንን ሳይቀር ለመቀስቀስ ይችሉ ይሆናል የሚላቸውን ጠንቆዮችን እና አስማተኞችን እያመላከተ ሊሆን ይችላል፡፡ ሌዋታን ሁሉንም አይነት ጥፋት፣ ስርአት ማጣትና ምስቅልቅል ያደርሳል ተብሎ የሚታሰብ በቅርብ ምስራቅ አገራት አፈታሪክ ውስጥ የሚታወቅ እንስሳ ነበር፡፡
ይህ የሚያመለክተው ብዙውን ጊዜ ንጋት ላይ የሚታዩትን ፕላኔቶች ነው፡፡ "ከዚያን ቀን ከሚፈነጥቀው ብርሃን አስቀድሞ የሚታዩ ከዋክብት ይጨልሙ"
የኢዮብ ልደት ቀን የተገለጸው አንዳች ነገር እንደሚፈልግ ሰው ተደርጎ ነው፡፡ "ያ ቀን ብሃንን ተስፋ ቢያደርግም፣ ነገር ግን አንዳች አያግኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ንጋቱ የተገለጸው እንደ ሰው ሁሉ ሽፋሽፍቶች እንዳሉት ተደርጎ ነው፡፡ "የንጋቱን የብርሃን ፍንጣቂ አይመልከት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ማህጸን የተገለጸው በሮች እንዳሉት መያዣ ተደርጎ ነው፡፡ "ምክንያቱም ያ ቀን የእናቴን ማህጸን አልዘጋምና" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የኢዮብ ልደት ቀን የተገለጸው አንድን ነገር ሊደብቅ እንደሚችል ሰው ተደርጎ ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዐይኖች" የሚለው የሚወክለው የሚመለከትባቸውን ሰው ነው፡፡ "ከእኔ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የንባብ ክፍል ኢዮብ የተለያዩ ተከታታይ ሃሳቦችን ለማቅረብ የሚጠይቃቸውን አራት ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎችን ይይዛል
"ለምን በምወለድበት ጊዜ ሳልሞት ቀረሁ?" ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚያቀርበው የተወለደበትን ቀን ለመርገን እና ጭንቀቱን ለመግለጽ ነው፡፡ "ምነው በተወለድኩበት ቀን በሞትኩ ኖሮ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን የሚለው በህይወት መወለድ አልነበረብኝም ለማለት ነው፡፡ "ምነው ከማህጸን በመጣሁበት ሰአት በሞትኩ ኖሮ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሞትን ያመለክታል፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት የኢዮብን እናት ጭኖች ሊያመለክት ይችላል፡፡ የእናቱ ጉልበቶች የተገለጹት አዲስ የተወለደን ህጻን እንደሚቀበሉ ሰዎች ተደርጎ ነው፡፡ "እኔን የሚታቀፉ የእናት ጭኖች/ጉልበቶች ባይኖሩ በመደድኩ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
የኢዮብ እናት ጡቶች የተገለጹት አዲስ የተወለደን ህጻን እንደሚቀበሉ ሰዎች ተደርጎ ነው፡፡ "የምጠባቸው ጡቶች ባይኖሩ በወደድኩ " በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ሁለቱን ዐረፍተ ነገሮች የተጠቀመው ከነጭርሱ ሳይወለድ ቢቀር ኖሮ ወይም በሚወለድበት ሰአት ሞቶ ቢሆን ኖሮ ምን ይሆን እንደነበር ለማሰብ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት/ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከላይ እንደተጠቀሰው ሳይሆን ስለቀረው ነገር ግን ባለፈው ዘመን ሊሆን ይችል ስለነበረው ነገር ያሰላስላል፡፡ "በፀጥታ በተኛሁ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
"መተኛት፣ ማረፍ፣ በሰላም"
እዚህ ስፍራ "ዕረፍት" ማለት በሰላም መተኛት ማለት ሲሆን ነገር ግን ኢዮብ የገጠመውን ስቃይ አይኖረውም ነበር ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ከነገሥታት እና አማካሪዎቻቸው ጋር"
ኢዮብ ከመወለዱ አስቀደሞ ስለመሞቱ ያለውን ሀሳብ ይቀጥላል፡፡
ይህ ሊሆን የሚችል ነገር ግን ያልሆነ ነገርን ይገልጻልለለ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
" ከልዑላን ጋር አርፍ ነበር" በዚህ ሀረግ፣ "መተኛት" እና "ማረፍ" የሚሉት ቃላት በትሁት/በተሻለ አገላለጽ "ከዚያ ወዲያ በህይወት አለመኖር" የሚሉ ናቸው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን የተጠቀመው እየተናገረ የሚገኘውን ነገር ለማጉላት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን የተጠቀመው እየተናገረ የሚገኘውን ነገር ለማጉላት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"በእናቴ ማህጸን ሳለሁ በሞትኩ"
"እንዳልተወለዱ ህጻናት"
"ህጻናት" ወይም "በጣም ትንንሽ ልጆች"
ኢዮብ ንግግሩን ከሞት ወደ ከሞት በኋላ ያለ ህይወት ይለውጠዋል፡፡
ኢዮብ ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የተጠቀመው የተጨቆኑ ከመከራ እንደሚያርፉ አጉልቶ ለማሳየት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እየተናገረ የሚገኘው ሰዎች በምድር መኖር ካቆሙ በኋላ ስለሚሄዱበት ስፍራ ነው፡፡ "ክፉ ሰዎች ችግር ማድረሳቸው በሚያበቃበት በዚያ ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ድምጽ" የሚለው የባሪያ ጌቶች በባሪያዎቻቸው ላይ ያላቸውን ሀይል የሚገልጽ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ከእንግዲህ ወዲያ በባሪያ ገዢዎች ቁጥጥር ስር አይሆኑም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን "ሁሉም ሰው፣ ደሃውም ሆነ ባለጸጋው" የሚል ትርጉም አለው፡፡ (ጽንፍ የሚለውን ይመልከቱ)
ከዚያ በኋላ አንድ አገልጋይ ጌታውን ለማገልግል አይገደድም
ሁለቱ የኢዮብ ጥያቄዎች በመሰረቱ አንድ አይነት ናቸው፡፡ በመከራ ውስጥ የሚገኙ ለምን በህይወት እንደሚቀጥሉ ይገረማል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኢዮብ ሰዎች ለምን በህይወት ቆይተው እንደሚሰቃዩ በመገረም ይጠይቃል፡፡ "እግዚአብሔር ስለምን በመከራ ውስጥ ለሚኖረው ህይወት እንደሚሰጠው ሊገባኝ አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ብርሃን የሚወክለው ህይወትን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔር ለመከረኛው ሰው ለምን ህይወት ይሰጠዋል?" "እግዚአብሔር እጅግ ሀዘንተኛ ለሆነ ሰው ለምን ህይወት እንደሚሰጠው አይገባኝም… የተደበቀ ሀብት…" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሞት የተገለጸው ወደ አንድ ሰው እየመጣ እንሚገኝ ቁስ ነው፡፡ "ለመኖር ለማይፈልግ ሰው፣ ነገር ግን አሁንም በህይወት ለሚገኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሞትን ተስፋ የሚያደርግ ሰው የተገለጸው የተቀበረ ውድ ሀብትን ለማግኘት እንደሚቆፍር ሰው ተደርጎ ነው፡፡ "የተደበቀ ውድ ሀብትን ከሚፈልግ ሰው ይልቅ መሞትን በብርቱ የሚፈልግ ሰው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኢዮብ ጥያቄ የሚጠይቀው ዐረፍተ ነገር ለማበጀት ነው፡፡ "ሰውየው ሞቶ መቀበር እጅግ ደስ የሚያሰኘው ከሆነ እግዚአብሔር ለዚያ ሰው መኖርን ለምን እንደሚፈቅድ አይገባኝም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጣም ደስ የሚሰኝ" የሚለው ሀረግ "ደስተኛ የሆነ" ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ሁለቱ አገላለጾች በአንድነት ሆነው የደስተኝነትን መጠን ያጎላሉ፡፡ "እጅግ ደስ የተሰኘ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሞትን ሻል ባለ መንገድ መግለጫ ነው፡፡ "በሚሞትበት እና ሊቀበር በሚችልበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ መቃብር የሚወክለው ሞትን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ዐረፍተ ነገር ለማበጀት ነው፡፡ "እግዚአብሔር ለሰው ህይወት ከሰጠው በኋላ የወደፊቱን ነጥቆ ሊያጥርበት አይገባም" በሚለው ወስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ብርሃን የሚወክለው ህይወትን ነው፡፡ "እግዚአብሔር ለምን አንድን ሰው በህይወት ያኖረዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኢዮብ አስቀድሞ ስለማያውቀው ስለ ወደፊቱ እግዚአብሔር እንደሰወረበት አድርጎ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ በችግር ውስጥ መሆን እና አደጋዎች የተገለጹት በጠባብ ስፍራ እንደመወሰን ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ጭንቀቱን በሁለት መንገዶች ይገልጻል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከመመገብ ይልቅ፣ ሀዘንተኛ ሆኛለሁ"
እንደ ሀዘን የመሰሉ የስነምግባር ባህሪያት እና ስሜቶች ብዙውን ጊዜ በውሃ ይገለጻሉ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "በጣም ሰግቻለሁ" ወይም "እጅግ የፈራሁት ነገር ደረሰ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ጭንቀቱን በሶስት የተለያዩ ሀረጋት ይገልጻል፡፡ "በጣም ሰግቻለሁ" ወይም "በስሜትም በአካልም ተሰቃይቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ቴማናዊ ከተምና ነገድ የሆነ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው በዐረፍተ ነገር ሃሳቡን ለመግለጽ ነው፡፡ "በእርግጥ ልትታገስ ይገባል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይህ ነገር ያስከፋሃልን?"
ኤልፋዝ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው የወዳጁን መጨነቅ እየተመለከተ ማንም ዝም ማለት አይችልም ለማለት ነው፡፡ "ወዳጁ አንተ በምትገኝበት ሁኔታ ሆኖ ማንም ከመናገር ራሱን መግታት አይችልም" ወይም "አንተ በጭንቀት ውስጥ ሆነህ እኔ ከመናገር ዝም ማለት አልችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስንኝ አንድን ሃሳብ በሁለት የተለያዩ መንገዶች ይገልጻል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የላሉ/ደካማ እጆች" የሚለው የሚወክለው እርዳታ የሚፈልጉ ሰዎችን ነው፡፡ "ሌሎች እርዳታ በሚፈልጉ ጊዜ አንተ ረድተሃቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ሁለት ሃሳቦችን በመጠቀም አንድ ሃሳብ ለመመስረት ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን በእያንዳንዱ ሀረግ ውስጥ የሚጠቀመው 1) በቀደመው ጊዜ ኢዮብ ለሌሎች የሰጠውን ድጋፍ፣ 2) በአሁኑ ችግሩ ላይ ያሳደረውን ተጽዕኖ፣ እና 3) በእግዚአብሔር ፊት የእርሱን ንጽህና ለማጉላት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የተበረታታ አንድ ሰው የተገለጸው ወደ ታች ከመውደቅ እንደተጠበቀ ተደርጎ ነው
እዚህ ስፍራ ተስፋ መቁረጥ የተገለጸው ወደ ታች መውደቅ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ተስፋ መቁረጥ የተገለጸው ደካማ ጉልበቱ ተሸክሞ ሊያቆመው እንዳልቻለ አንድ ሰው ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ መከራ የተገለጸው ወደ አንድ ሰው እንደሚመጣ ቁስ ተደርጎ ነው፡፡ "ነገር ግን አንተ አሁን ከውድቀት የተነሳ ትጨነቃለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ ተስፋ ቆርጠሃል"
"አንተ እግዚአብሔርን ማክበርህ"
ኤልፋዝ እነዚህን ጥያቄዎች የሚጠይቀው ኢዮብን የምትሰቃየው ከኃጢአትህ የተነሳ ነው ሊለው ፈልጎ ነው፡፡ "ሁሉም ሰው አንተ እግዚአብሔርን እንደምታከብር ያስባል፣ ሁሉም ሰው አንተ እውነተኛ ሰው እንደሆንክ ያስባል፡፡ እነዚህ ነገሮች ግን እውነት ሊሆኑ አይችሉም፣ ምክንያቱም አንተ እግአብሔርን ተስፋ ማድረግ አቁመሃ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ የኢዮብን እግዚአብን መፍራት ማለቱ ነው፡፡ "የአንተ እግዚአብሔርን መፍራት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መንገዶችህ" የሚለው የሚወክለው "ባህሪህ፣" "አደራረግህ፣" የሚለውን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ኢዮብ ህይወቱን ከኃጢአት እንዲመረምር፣ የእግዚአብሔርን ጻድቅ ፈራጅነት እንደዚሁም ሁሉን ሊያጣ የቻለበትን ምክንያት አንዲ ሊያነሳሳው ነው፡፡ "ንጹህ ሆኖ ሳለ የጠፋ ማንም የለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህም ጥያቄ ሃሳብን ለማቅረብ የተሰነዘረ ነው፤ በአድራጊ ዐረፍት ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ትክክለኛ ሰው ሆኖ ሳለ ተቆርጦ የቀረ ሰው የለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ተቆርጦ መጥፋት የሚለው የሚገልጸው መደምሰስን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የማረስ እና መዝራት ድርጊቶች የመወክሉት ለሌላው ሰው ለችግር ምክንያት መሆንን ነው፡፡ የማጨድ ድርጊት የሚወክለው አንድ ሰው ራሱ ባመጣው ችግር ምክንያት በመከራ መሰቃየትን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው አንድን ሀሳብ ሁለት አይነት አገላለጽ በመጠቀም ያብራራል፡፡ ይህ በዕብራውያን ስነግጥም ትኩረት ለመስጠት፣ ሀሳብን ግልጽ ለማድረግ፣ ለማስተማር ወይም ለእነዚህ ለሶስቱም ጉዳዮች የሚውል ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ የመስጠት ድርጊት የሚወክል ሊሆን ይችላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ የሚጠቁመው አንዳንድ ጊዜ ሰው በጣም ሲቆጣ በአፍንጫው በከባዱ የሚተነፍሰውን አተነፋፈስ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አንደኛው ቃል በሌላኛው ላይ ይመሰረታል፡፡ ውጤቱን ከፍ የሚያደርግ ትርጉሞችን በመጠቀም አንድን ነጥብ ይገልጻሉ፡፡ "ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣው ትንፋሽ ይሞታሉ፤ የቁጣው አውሎ ነፋስ ያጠፋቸዋል፡፡" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለተኛው ሀረግ በመጀመሪያው ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ሁለቱም ተመሳሳይ ነጥብን ይገልጻሉ፡፡ "ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣው ትንፋሽ ይሞታሉ፤ የቁጣው አውሎ ነፋስ ያጠፋቸዋል፡፡" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ መፈጀት ወይም መበላት የሚለው የሚወክለው መገደልን ነው፡፡
ጸሐፊው በእነዚህ ስንኞች ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን የሚጠቀመው፣ በተለያየ አገላለጽ እግዚአብሔር ክፉ ሰዎችን የሚያጠፋ መሆኑን አጉልቶ ለማሳየት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የአንበሳ ግሳት፣ ድምጹ፣ እና የጥርሱ መሰበር ክፉዎች እንደሚጠፉ መገለጫ ሆኖ አገልግሏል፡፡ ( ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንድ ነገር ሰብሯቸዋል" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ያረጀ አንበሳን በረሃብ መሞት እና የአንበሳ ቤተሰብ የመበተንን ዘይቤያዊ አገላለጾች የተጠቀመው ክፉዎች የሚጠፉ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የአንበሳ ደቦሎችን አንድ ነገር በተናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጋት አንድን ሀሳብ በተለያየ መንገድ ይገልጻሉ፡፡ ኤልፋዝ በሹክሹክታ መልእክት የመቀበሉን ሀሳብ ያስተላልፋሉ፡፡ የዚህ አይነቱ መደጋገም በዕብራውያን ሰነ ግጥም ውስጥ ትኩረት ለመስጠት፣ ለማስተማር ወይም ሃሳብን ግልጽ ለማድረግ አዘውትሮ በተግባር ላይ ይውላሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ህልም"
"ሰዎች ከባድ እንቅልፍ ሲተኙ"
ጸሐፊው በእነዚህ ቁጥሮች የኤልፋዝን ስጋት ለማጉላት አንድን ሀሳብ የተለያዩ አገላለጾች በመጠቀም ለማስተላለፍ ንጽጽራዊ ዘይቤን ይጠቀማል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ፍረሃት እና መንቀጥቀጥ የተገለጹት ወደ አንድ ሰው እንደሚመጡ ቁሶች ተደርገው ነው፡፡ "መፍራት እና መንቀጥቀጥ ጀመርኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ታላቅ ፍርሃትን ያመለክታል
"በሰውነቴ ላይ የሚገኝ ፀጉር"
ጸሐፊው በቁጥር 17 ላይ ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን የተጠቀመው አንድን ሀሳብ በሁለት የተለያዩ አገላለጾች በእግዚአብሔር ፊት የሰውን ንጹህ አለመሆን ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንድ ነገር በዐይኔ ፊት ነበር፣" "አንድ ነገር ተመለከትኩ"
"ከዚያም ሰማሁ"
ኤልፋዝ ይህንን ጥያቄ የሚያቀርበው ኢዮብ "ራሴን ከእግዚአብሔር ይልቅ ጻድቅ አድርጌ ቆጥሬያለሁን?" ብሎ እንዲጠይቅ ለማድረግ ወይም "ሟች የሆነ የሰው ልጅ ከእግዚአብሔር ይልቅ ጻድቅ ሊሆን አይችልም" እንዲል ለማድረግ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእርሱ ፈጣሪ"
ይህ ከምድር አፈር የተፈጠሩና አካላቸው እንደቤቶች የሆነ፣ ከሸክላ የተሰሩ መሰረታቸው ትቢያ የሆነ ሰዎችን በዘይቤያዊ መንገድ መግለጫ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ዘይቤያዊ አነጋገር ትረጉሞች ሊሆኑ የሚችሉት 1) "እግዚአብሔር ብልን ሊጨፈልቅ የሚችለውን ያህል በቀላሉ የሚያጠፋቸው" ወይም 2) "ዘመናቸው የብልን እድሜ ያህል አጭር የሆነ፡፡" (ዘይቤያዊ አገላለጽ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ቁጥሮች ቀደም ሲል ያገለገሉት ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ ቀጣዮች ናቸው፣ እዚህ ስፍራ ሰዎች በድንገት ጥበብ ሳያገኙ እና ከሌሎችም ይሁንታ ሳይኖራቸው መሞታቸው በተለያየ መንገድ ትኩረት ተሰጥቶታል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው በፍጥነት የሚሆንን ነገር ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እነርሱ ሞቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ጠላቶቻቸው የድንኳኖቻቸውን ማሰሪያ ከመሃላቸው ስበው አልጣሉምን?" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የድንኳኖች ማሰሪያ የሚወክለው ድንኳኖችን ነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ የአንድ ሰው ቤት እና ቤተሰብ እንደ ድንኳኑ ተደርጎ ይገለጻል፤ ይህ ሰውየው ያለውን ንብረት ሁሉ የሚወክል ሊሆንም ይችላል፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ይህንን ጥያቄ የሚያነሳው ኢዮብ ለእርዳታ ፊቱን ሊያቀና የሚችልበት ማንም እንደሌለ ለመግለጽ ነው፡፡ "ፊትህን ወደ እርሱ ልትመልስ የምትችለው ቅዱስ አለን?" ወይም "እርዳታ ፍለጋ ወደ እርሱ ፊትህን ልታቀና የምትችልበት አንዳችም ቅዱስ የለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መልአክንም ሆነ ሌላ መንፈሶች፣ አንድ እጅግ ሉዓላዊ የሚባልን ማንነት ያመለክታል፡፡
"በሞኝነት እና በስሜት በመገፋፋት የሚያደርገውን ማናቸውንም በቅናት መግደል"
ይህ የሚያመለክተው ማናቸውንም የማይረባ ሰው እና ማናቸውንም ሞኝ ሰው ነው፡፡ (የስማዊ ሀረግ ክፍል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሞኝ ሰው የተገለጸው እርሱ ራሱ ተክል እንደሆነ፣ ምናልባትም በጊዜ ውስጥ ይበልጥ ሞኝ እየሆነ እንደሚሄድ ነው፡፡ "ሞኝ ሰው በሞኝነት ስር እየሰደደ ይሄዳለል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሰውየውን ቤተሰብ እና ንብረቱን ሁሉ ያመለክታል
ይህ ቁጥር ቀደም ሲል ያገለገለ ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ ቅጥያ ነው፣ እዚህ ስፍራ የሞኝ ሰው ልጆች በፍጹም ደህንተታቸው የተጠበቀ እንዳልሆነ በተለያዩ መንገዶች በትኩረት ተገልጽዋል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእርሱ" የሚለው የሚያመለክተው በኢዮብ 5፡2 ላይ የሚገኘውን ሞኙን ሰው ወይም ሞኝ ሰዎችን ነው፡፡ "ልጆቻቸው ፈጽሞውን ደህንነታቸው የተጠበቀ አይደለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ መፈጨት የሚለው የሚወክለው በፍትህ አደባባይ በጭቆና ስር መሆንን እና ጥቅምን መቀማትን ነው፡፡ ይህ ሀሳብ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ያደቅቃቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
የከተማ በር፣ ክርክሮች የሚፈቱበት እና ፍትህ የሚሰጥበት ስፍራ ሆኖ ያገለግል ነበር፡፡
"የሞኝ ሰዎችን ልጆች ከመከራቸው ለማውጣት ሊረዳቸው የሚችል ማንም የለም"
ምናልባት ይህ የሚያመለክተው የእሾህ ተክል ከመኖሩ የተነሳ የከፋው ተክል የሚበቅልበትን ስፍራ ነው
እዚህ ስፍራ ስግብግብ ሰዎች የተገለጹት እንደ ተጠሙ ሲሆን፣ የሞኝ ሰው ሃብት ደግሞ እነርሱ ሊጠጡት እንደሚችሉት ነገር ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ችግር እና መከራ የተገለጹት ተክል እንደሆኑ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ከእሳት ፍንጣሪው ወደላይ እንደሚወጣ ሁሉ ለሰው ልጆችም አንዴ ከተወለዱ በኋላ ችግር ማጋጠሙ ተፈጥሯዊ ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች፣ ኤልፋዝ ንግግሩን ከኢዮብ 4፡1 ጀምሮ ይቀጥላል፡፡ ጸሐፊው ኢዮብ አስደናቂ ነገሮች የሚያደርገውን እግዚአብሔርን መለመን እንደሚገባው አጉልቶ ለማሳየት አንድን ሀሳብ ሁለት የተለያዩ አገላለጾች በመጠቀም ለማስተላለፍ በእያንዳንዱ ቁጥር ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ መጠቀሙን ይቀጥላል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከመረዳት ባሻገር የሆኑ ታላላቅ ነገሮች፣ ሊቆጠሩ የማይችሉ አስደናቂ ነገሮች"
ይህ የሚያመለክተው የሰው ልጅ ሊረዳቸው የማይችሉ ነገሮችን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ጸሐፊው "እና" በሚል የተያያዙ ሁለት ራሳቸውን የቻሉ ቃላትን የሚጠቀመው የእግዚአብሔርን ስራ ታላቅነት ለማጉላት ነው፡፡ "በታላቅነት ጥልቅ/መሰረታዊ የሆኑ ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሄንዲየዲስ/ሁለት ቃላት ‘እና' በሚል አያያዥ ቃል የሚገኛኙበትና አንድን ጥልቅ ሀሳብ ለመግለጽ የሚያገለግል ዘይቤያዊ አነጋገር)
"አስገራሚ ነገሮች" ወይም "አስደናቂ ነገሮች"
ጸሐፊው በእያንዳንዱ ቁጥር ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን አንድን ሀሳብ ሁለት የተለያዩ መግለጫዎችን በመጠቀም የሚያስተላልፈው እግዚአብሔር የተጠቁትን ከወደቁበት እንደሚየነሳ እና ተንኮለኞችን እንደሚያወርድ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የትሁታን መጎዳት የተገለጸው በዝቅተኛ ስፍራ እንደ ተቀመጡ ተደርጎ ነው፡፡ እግዚአብሔር በሚታደጋቸው ጊዜ፣ ክብርን ይቀበላሉ፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ ከፍ ተደርገው በከበረ ስፍራ እንደተቀጡ ተደርጎ ይነገርላቸዋል፡፡ "እግዚአብሔር ይሰቃዩ የነበሩ ትሁታንን ለማዳን እና እነርሱን ለማክበር ይህንን ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የተንኮለኞችን እቅድ ማስቆም የተገለጸው እነርሱ በአካል እንክት ተደርገው እንደሚሰበሩ ነገሮች ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ተንኮለኞችን በራሳቸው ክፉ ስራ እንዲጨነቁ ማድረግ የተገለጸው እነርሱን በወጥመድ እንመያዝ ተደርጎ ነው፡፡ የራሳቸው ድርጊቶች የተነገሩት እነዚያ ወጥመዶች እንደሆኑ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ በብልጣብልጥነት የሚደረግ ክፋት የተገለጸው ጠመዝማዛ መሆን ተደርጎ ነው፡፡ "ብልጣብልጥ የሆኑ" ወይም "ቅን ያለሆኑ" ወይም "ብልጦች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው በእያንዳንዱ ቁጥር ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን አንድን ሀሳብ ሁለት የተለያዩ መግለጫዎችን በመጠቀም የሚያስተላልፈው እግዚአብሔር ክፉ ሰዎችን እንሚያዋርድ እና ድሆችን እንደሚያድን ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ለእግዚአብሔር የማይመቹ ክፉዎች እና ጨካኝ ሰዎች ፀሐይ በአናት ትክክል ሳለች፣ በቀን ብርሃን እነርሱ ግን በጨለማ ውስጥ እንደሚገኙ ይናገራል፡፡ ማድረግ የሚፈልጉትን አንዳች ነገር ማድረግ አይችሉም፣ ምክንያቱም ማየት አይችሉም፡፡ "ተንኮለኞች፣ በእኩለ ቀን እንኳን በጨለማ ውስጥ ናቸው" (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እንደ ዐይነ ስውር ዙሪያን መዳሰስ
የቀኑ እኩሌታ፣ ፀሐይ በአናት ትክክል የምትሆንበትና ከፍተኛ ብርሃኗን የምትሰጥበት ጊዜ
እዚህ ስፍራ ሰዎች የሚናገሯቸው ስድቦች እና ማስፈራሪያዎች በአንደበታቸው ለይ የሚገኝ ሰይፍ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ "እርሱ ግን ደሃውን ከታላላቆች ማስፈራራት ያድነዋል" ወይም "እርሱ ግን ደሃውን ታላላቆች ሲያስፈራሩት ወይም ሰድቡት ይታደገዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ፍትህ አልባ ሰዎች የተገለጹት መናገርን ማቆም ያለባቸው ተደርገው እና ራሱን ፍትህ አልባነትን ሆነው ነው፡፡ "ይህ ፍትህ አልባነት የራሷን አንደበት እንደምትዘጋ ያህል ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው በቁጥር 18 እና 19 ላይ ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን አንድን ሀሳብ ሁለት የተለያዩ መግለጫዎችን በመጠቀም የሚያስተላልፈው የእግዚአብሔርን ቅጣት እና ፈውስ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እግዚአብሔር የቀረበው እንደሚያርም ወላጅ ወይም ልጅን እንደሚመራ ወላጅ ሆኖ ነው፡፡ እግዚአብሔር የሚያርመው ሰው የተባረከ ነው "እግዚአብሔር እርሱ የሚያርመውን ሰው በእርግጥም ተቀብሎታል"
"አትቃወም" ወይም "ጥቅም እንደሌለው ነገር አድርገህ አትቁጠር"
"መምራት" ወይም "ማረም" ወይም "ስርአት ማስያዝ"
"እርሱ ቢያቆስልም እርሱ ይጠግናል፣ እርሱ ያደቃል የእርሱ እጆች ይፈውሳሉ"
እዚህ ስፍራ "የእርሱ እጆች" የሚለው የሚገልጸው እግዚአብሔርን ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ቁጥሮችን ከፍ እያደረጉ "ስድሰት" እና "ሰባት" እንደሚለው መጠቀም ብዙ ብዙ ጊዜ የሚለውን ሀሳብ ይወክላል፡፡ "እርሱ ደግሞ ደጋግሞ ከችግር ያወጣሃል፣ በእርግጥ፣ ከጊዜ ጊዜ አንዳች ክፉ አይነካህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
በኢዮብ 5፡19 የሚጀምረው "እርሱ" ከሚለው "አንተ" ወደሚለው የተዋላጠ ስም/የስም ምትክ ሽግግር ማድረግ እሰከ ኢዮብ 5፡29 ማለትም የኤልፋዝ ንግግር እስከሚያልቅበት ድረስ ይቀጥላል፡፡ በረሃብ ጊዜ ይቤዥሃል እዚህ ስፍራ ማዳን የተገለጸው መቤዤት፣ መልሶ መግዛት እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ "በርሃብ ጊዜ እግዚአብሔር ከአደጋ ያድንሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጆች" ምናልባት የሚወክለው ሰይፎችን ጨምሮ በመሳሪያ ጥቃት የሚያደርሱ ሰዎችን ሊሆን ይችላል፡፡ "ጥቃት የሚያደርሱ ሰዎች" ወይም "አንተን የሚያጠቁ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጥፋት" የሚለው የሚያመለክተው በጠላት መደምሰስን ነው፡፡ "ያገኘህ ማንኛውም ጠላት ያጠፋሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሳቅ" የሚለው የሚገልጸው አለመፍራትን ነው፡፡ "ማናቸውንም የጥፋት አደጋ ወይም ረሃብ አትፈራም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምልክታዊ/ትዕምርታዊ ቋንቋ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የዱር አራዊት ነው፡፡"የዱር እንስሳት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው በእያንዳንዱ ቁጥር ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን አንድን ሀሳብ ሁለት የተለያዩ መግለጫዎችን በመጠቀም ማቅረቡን የሚቀጥለው ደህንነትን ከተፈጥሮ ዓለም፣ ከቤት እና ከአንድ ሰው ትውልዶች ጋር በማያያዝ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ በገበሬ ማሳ ውስጥ የሚገኙ ድንጋዮች የተገለጹት አንድ ሰው አብሯቸው የሚዋዋላቸው ሰዎች ተደርገው ነው፡፡ "በእርሻህ ውስጥ የሚገኙ ድንጋዮች በአንተ ላይ አንዳችም ችግር ላያመጡ ቃል እንደገቡ ሰዎች ይሆናሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አደገኛ የዱር አራዊትን ያመለክታል፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ድንኳን" የሚወክለው የአንድን ሰው ቤተሰብ፣ ቤቱን፣ እና ያለውን ሀብት ሁሉ ነው፡፡ "ቤተሰብህ፣ አገልጋዮችህ፣ እና ያለህ ሁሉ በሰላም መጠበቁን ታውቃለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"ምሽት በረትህን ስትመለከት፣ መንጋህን በሙሉ በዚያ ታገኛለህ"
እዚህ ስፍራ "ዘር" የሚለው የሚወክለው የአንድን ሰው ትውልዶች ነው፡፡ "ዘርህ ብዙ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ትውልድ" የሚለው የተገለጸው ታጭዶ እንደተከመረ ሳር ብዙ ተደርጎ ነው፤ ምናልባትም በብዙ እንዳደገ ሳር ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ "ትውልድህ እንደ ሚያድግ ሳር ብዙ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"እጅግ አርጅተህ ትሞታለህ"
በዚህ ተነጻጻሪ ዘይቤ ሰብል የሚለው በሚገባ ደርሶ መታጨዱን ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ በእርጅና እድሜው ሲሞት በጣም ደካማ አይሆንም ወይም ደግሞ ያለ ጊዜውም እንደማይሞት፡፡ (ቅጽ 1 የትርጉም ማብራሪያ) እና (ቅጽ 1 የተነጻጻሪ ዘይቤ ትርጉም የሚሉትን ይመልከቱ)
"እኛ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የኢዮብን ወዳጆች እንጂ ኢዮብን አይደለም፡፡ "እነሆ፣ እኛ ስለዚህ ጉዳይ አስበንበታል፡፡ የምነግርህን አድምጥና ነገሩ እወነት መሆኑን ተረዳ" (የሚያጠቃልል እና የማያጠቃልል "እኛ" የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ጸሐፊው አንድ ሃሳብን፣ ይኸውም የኢዮብን መከራ ሸክም ለመግለጽ ሁለት የተለያዩ አገላለጾችን ይጠቀማል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "መከራዬን መመዘን ብችል፣ ደግሞም ስጋቴን ሁሉ በሚዛን ላይ ባስቀምጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"በመለኪያ ላይ"
ኢዮብ የመከራውን ክብደት ከአሸዋ ክብደት ጋር ያነጻጽራል፤ ሁለቱም አንድን ሰው ማድቀቅ የሚችሉ ናቸው፡፡ "ጭንቀቴ እና ስጋቴ በባህር ዳር ካለ አሸዋ ይከብዳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"በግዴለሽነት ተናገርኩ" ወይም "በችኮላ ተናገርኩ"
ጸሐፊው በእያንዳንዱ ቁጥር አንድን ሃሳብ ለማስተላለፍ ሁለት የተለያዩ አገላለጾችን በመጠቀም የኢዮብን ከባድ መከራ ለማማረሩ መነሻ ምክንያት አድርጎ ለማጉላት ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን መጠቀሙን ይቀጥላል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኢዮብን መከራ የሚገልጽ ዘይቤ ነው፡፡ ብዙ መከራውን እግዚአብሔር በቀስቱ ገላውን እንደ ወጋበት ቀስት አድርጎ ያነጻጽረዋል፡፡ "መከራዬ ሁሉን ቻይ የሆነው ቀስቶችን ወደ አካሌ እንደወረወረ ያህል ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"ነፍሴ የቀስቱን መርዝ ጠጣች፡፡" ይህ መርዝ ያለባቸው መሆኑን በማመልከት እና ኢዮብ በመንፈሱ ስቃዩ የተሰማው መሆኑን በመግለጽ በቀስቱ የተነገረውን ዘይቤ ይቀጥላል፡፡ መከራውን ሲናገር መንፈሱ መርዝ እንደጠጣ አድርጎ ይገልጻል፡፡ "በውስጠኛው ሰውነቴ የመርዛቸው ስቃይ ይሰማኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ብዙ ነገሮች ኢዮብን እንዲያስጨንቅ ማድረጉ የተገለጸው፤ የእግዚአብሔር ማሰጨነቅ ኢዮብን ለማጥቃት እንደ ተሰለፉ ወታደሮች ተደርጎ ነው፡፡ "በሰራዊት ውስጥ እንደሚገኝ ወታደር የእግዚአብሔር ማስጨነቅ ራሱን አሰልፎብኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚያቀርበው ለማመረር ምክንያት እንዳለው ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በገለጻ መልክ ሊቀርብ ይችላል፡፡ "የሜዳ አህያ ሳር እያለው ካለ ምክንያት እንደማያናፋ ወይም በሬ ድርቆሽ/ገለባ እያገኘ በረሃብ እምቧ እንደማይል እኔም ምክንያት ባይኖረኝ ኖሮ ባላጉረመረምኩ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
አህያ የሚያሰማው ድምጽ
በሬ የሚያሰማው ድምጽ
የእንስሳ ምግብ
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኢዮብ ባለበት ሁኔታ ደስ አለመሰኘቱን የሚያነጻጽረው ሰዎች ጣዕም የሌለውን ምግብ ካለመውደዳቸው ጋር ነው ወይም 2) ኢዮብ በወዳጆቹ ምክር ደስ አለመሰኘቱን የሚያነጻጽረው ሰዎች ደስ የማያሰኝን ምግብ ካለመውደዳቸው ጋር ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠቀመው የራሱን ደስ አለመሰኘት ለማጉላት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በገለጻ መልክ ሊቀርብ ይችላል፡፡ "በእንቁላል ውሃ ውሰጥ ጣዕም እንደሌለ፣ ጣዕም የሌለው ምግብ ካለ ጨው ሊበላ አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ጣዕም የሌለውን መብላት ትችላለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ስለ መከራው መናገሩን እና መሞት መፈለጉን በገለጸ መጠን በእነዚህ ቁጥሮች ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን መጠቀሙን ይቀጥላል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ" የሚለው የሚያመለክተው መጥፎ ጣዕም ያላቸውን ምግቦች ነው፡፡
ይህ ማለት እግዚአብሔር እርሱ/ኢዮብ እንዲሞት ቢፈቅድ ማለቱ ነው፡፡ "ቢያደቀኝ እና እንድሞት ቢተወኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
"ፈጥኖ እጆቹን ቢያነሳ" የሚለው ሀረግ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን በፍጥነት ማድረግን ይገልጻል፡፡ እንደዚሁም፣ "ከዚህ ህይወት ቢቆርጠኝ" የሚለው ሀረግ መግደል ለሚለው ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት/ ነው፡፡ "ምነው ፈጥኖ ህይወቴን በአጭር ቢቆርጠው" ወይም "ፈጥኖ መጨረሳዬን ቢያደርገው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት እና የሚሉትን ይመልከቱ)
"ይህ መጽናናት ያምጣልኝ፡፡" "ይህ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር እርሱ/ኢዮብ እንዲሞት መፍቀድን ነው፡፡ "ሞቴ መጽናናት በሆነኝ" ወይም "መሞቴ ያጽናናኝ" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ማብቂያ በሌለው ስቃይ ደስታን ላገኝ እቸኩላለሁ" ወይም "የማይጠፋ መከራ በጽናት እታገሳለሁ"
"መደሰት"
"አይጠፋም"
"እግዚአብሔርን አልካድኩምና፡፡" ይህ በአዎንታዊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሁልጊዜም ቅዱሱን ታዝዣለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ኢዮብ እነዚህን ጥያቄዎች የሚያነሳው መኖርን እንዲቀጥል የሚያደርግ ምንም ምክንያት እንደሌለው ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች ሁሉም ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ በገለጻ መልክ ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ "በህይወት ለመቀጠል በቂ ጥንካሬ የለኝም፤ ህይወቴ የሚቀጥልበት ምንም ምክንያት የለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው በእነዚህ በእያንዳንዳቸው ቁጥሮች ትይዩ ንጽጽራዊ ጥያቄዎችን የተጠቀመው ኢዮብ መከራውን ለመቋቋም አቅም ማጣቱን ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የሰውነቱን ደካማነት ለማጉላት እንደ አለት እና ነሀስ ጠንካራ አይደለሁም በማለት ይገልጻል፡፡ እነዚህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች በገለጻ መልክ ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡ "እንደ አለት ጠንካራ አይደለሁም፡፡ ስጋዬ እንደ ብረት ጠንካራ አይደለም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠቀመው እውቀት እንዳጣ እና ደካምነቱን አጉልቶ ለማሳየት ነው፡፡ እንደዚሁም ደግሞ፣ "በውስጤ እርዳታ የሚሆነኝ የለም" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ " እኔ…የቀረ አቅም የሌለኝ መሆኑ እውነት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ስኬቴ ከእኔ ተወስዷል፡፡" ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ጥበቤ ከእኔ ርቋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አበቃልኝ/ደከምኩ ላለ ሰው ወዳጁ ታማኝ ሊሆንለት ይገባል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው፣ በአካል እየደከመ የመጣ ስለሚመስል፣ ተስፋ ስለ ቆረጠ እና በችግሩ ስለተዋጥ ሰው ነው፡፡ "ተስፋ የቆረጠ ማን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሁሉን ቻይ የሆነውን አምላክ መፍራት ቢያቆም እንኳን፡፡" ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የደከመ/ያበቃለት ሰው እግዚአብሔርን አይፈራም ወይም 2) የእርሱ ወዳጆች እግዚአብሔርን አይፈሩም
ኢዮብ ወዳጆቹ ለእርሱ ታማኝ አለመሆናቸውን የሚገልጸው በድንገት እንደሚደርቅ "በክረመት እንደሚሞላ ደረቅ ወንዝ" ነው፡፡ እንደዚሁም ኢዮብ እዚህ ስፍራ ወዳጆቹን በምጽት "ወንድሞች" እያለ ይገልጻቸዋል፡፡ "ወዳጆቼ ለእኔ ታማኝ አይደሉም፡፡ እነርሱ እንደ በረሃ ጅረት ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻታሪ ዘይቤ እና ምጸት የሚሉትን ይመልከቱ)
"እንደሚደርቅ ጅረት ውሃ፡፡" ኢዮብ ስለ ወዳጆቹ እንደ ሚደርቅ ወራጅ ሊታመኑባቸው የማይቻል መሆኑን መናገሩን ይቀጥላል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ወራጁ ውሃ/ትንሽ ወምዝ በክረምት እንዴት በበረዶ እንደተሞላ ይገልጻሉ፡፡ "በክረምት በበረዶ በመሸፈናቸው ጠቁረው/ደፍርሰው ይታያሉ፤ ደግሞም በቀለጠው በረዶ/አመዳይ ይሞላሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው በረዶው እየቀለጠ ራሱን በወራጁ እንደሚደብቅ ውሃው ወደ ወንዙ እንደሚሄድ ነው፡፡ "ምክንያቱም በረዶው እየቀለጠ ወደ እነርሱ ይሄዳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሰይ ትርጉም አላቸው፡፡ በበጋ/በሞቃቱ ወቅት ወራጁ ወንዝ እንዴት እንደሚደርቅ ይገልጻሉ፡፡ "በጋ ሲመጣ፣ በረዶ ይቀልጣል ወራጁም ወንዝ ይደርቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ወዳጆቹ እንደሚደርቅ ወራጅ ውሃ ሊታመኑባቸው የማይቻል መሆኑን መግለጹን ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሲራራ ነጋዴዎች መንገዳቸውን የሚቀይሩት ውሃ ፍለጋ ነው" ወይም "ሲራራ ነጋዴዎች ውሃ ለማግኘት የሚጓዙበትን መንገድ ይቀይራሉ"
በረሃ አቋርጠው ግመል እየነዱ በርካታ የሆኑ ተጓዦች ናቸው
"ጠፍ መሬት" ወይም "ምንም የሌለበት መሬት"
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ የእነዚህ ስፍራዎች ሰዎች በሌላ አገር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር ነገሮችን ለመነገድ ቅፍለት/ብዙ ግመሎች ይጠቀማሉ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከሳባ የሚመጡ መንገደኞች"
"በእነርሱ ላይ ተስፋ ያደረጉ" ወይም "ተስፋቸውን በእነርሱ ላይ የጣሉ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ነገር ግን እነርሱ ተስፋ ቆርጠው ነበር" ወይም "ነገር ግን እነርሱ አልረኩም ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ኢዮብ ወዳጆቹን ለመገሰጽ እና ከእነርሱ አንዳች እርዳታ አለመጠየቁን ለማጉላት አራት ጥያቄዎችን ያነሳል፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ሀረግ የሚጠቀመው እየተናገረ የሚገኘውን ነገር ዋና ክፍል ለመጀመር ነው
"የእናንተ ወዳጅነት ለእኔን ምንም አልባኝም"
ይህ ማለት ኢዮብ ያለበትን ችግር አይተዋል፤ እናም በተመሳሳይ ሁኔታ ውስጥ እንዳይገቡ ፈርተዋል፡፡ "እግዚአብሔር ተመሳሳይ ነገር ያደርስብናል ብላችሁ ፈርታችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው እርሱን ወዳዶቹ አንድም ነገር እንዲሰጡት ወይም እንዲያደርጉለት አለመጠየቁን ለማጉላት ነው፡፡ "ገንዘብ ወይም ስጦታ እንድትሰጡን ጠየቅኳችሁን፡፡ ወይንስ ከጠላቶቼ ወይም ከጨቋኞቼ እንድታድኑኝ ጠይቄያችኋለሁ፡፡በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም አገላለጾች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እንደዚሁም፣ እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚወክለው ሃይልን ወይም መቆጣጠርን ነው፡፡ "ከጠላቶቼ ወይም ከጨቋኞቼ አድኑኝ" ወይም "ከባላኝጣዎቼ አድኑኝ" በሚው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ዘይቤያዊ አና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"አድኑኝ"
እዚህ ስፍራ "አስተማረ" እና "አደረገ" የሚሉት ግሶች የተጻፉት በሁለተኛ መበድ ብዙ ቁጥር ሲሆን የሚገልጹትም የእርሱን/ኢዮብ መዳጆች ነው፡፡ (አንተ የሚለው ተውላጠ ስም ልዩ ልዩ መለኮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ዝም እላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የመገኛ ቋንቋው/ዋናው ቋንቋ ትክክለኛ ትርጉም በእርግጠኝነት አይታወቅም፡፡ አንዳንድ ቅጂዎች "እንዴት ያስጨንቃሉ" ብለው የሚተረጉሙት "እንዴት ደስ ያሰኛሉ" እንደማለት ነው፡፡ "አንድ ሰው እውነቱን ሲፈልግ፣ ይህ ማንንም አይጎዳም፡፡ የእናንተ ክርክር ግን ዕውነት አይደለም ስለዚህም እንዴት አድርጎ እኔን ሊገስጸኝ ይችላል?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ወዳዶቹን ለመገሰጽ እና እነርሱ የሚናገሩት ነገር በእርሱ ላይ እንደማይሰራ/ትክክለኛ እንዳልሆነ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በገለጻ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እናንተ እኔን ለመገሰጽ በምታቀርቧቸው ምክንያቶች ምንም እንኳን በጥብቅ ልታርሙኝ ብትሞክሩም በእኔ ላይ ግን አይሰሩም/እውነትነት የላቸውም፡፡" ወይም "በእኔ ላይ የምታቀርቡት ክርክር ዕውነት አይደለም፣ ስለዚህም ነገራችሁ በእርግጥ ሊገስጸኝ አይችልም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"የምታቀርቧቸው ምክንያቶች" ወይም "እናንተ ነው የምትሉት"
ኢዮብ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ወዳጆቹን ለመገሰጽ ነው፡፡ የእርሱን ቃላት ከነፋስ ጋር የሚያነጻጽረው፣ የወዳጆቹን ድርጊት እንደ እርሱ ቃላት ባዶ እና ረብ የሌላቸው መሆኑን ለማብራራት ነው፡፡ "እናንተ ቃሌን ቸል ብላችኋል! እኔ ተስፋ የቆረጥኩ ሰው ነኝ፣ እናንተ ደግሞ ቃሎቼን እንደ ነፋስ እርባና ቢስ አድርጋችሁ ታያላችሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"እናንተ" ሁለተኛ መደብ ብዙ ቁጥር ነው፡፡ (አንተ የሚለው ተውላጠ ስም ልዩ ልዩ መለኮች የሚለውን ይመልከቱ)
"ወላጅ አልባን ለማሸነፍ ቁማር እንኳን ትጫወታላችሁ"
እዚህ ስፍራ "እናንተ" እና "የእናንተ" የሚሉት በሁለተኛ መደብ ብዙ ቁጥር የተጻፉ ናቸው፡፡ (አንተ የሚለው ተውላጠ ስም ልዩ ልዩ መለኮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አንድ ሰው ሸቀጥ እንደሚሸጥ እንዴት ወዳጁን እንደሚሸጠው ያነጻጽራል፡፡ "ወዳጆቻችሁን በገንዘብ ለመሸጥ ትከራከራላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ቃል የተጠቀመው አዲስ መረጃ ለመስጠት/ለማስተዋወቅ ነው፡፡
"ተመለከተ" የሚለው ግስ በሁለተኛ መደብ ብዙ ቁጥር የተጻፈ ነው፡፡ (አንተ የሚለው ተውላጠ ስም ልዩ ልዩ መለኮች የሚለውን ይመልከቱ)
"እናንተ" የሚለው ቃል የኢዮብን ወዳጆች ያመለክታል፡፡ እዚህ ስፍራ የእርሱ ወዳጆች የተወከሉት በእነርሱ ፊት በሚለው ነው፤ ይህም ያገለገለው እርሱን እየተመለከቱት መሆኑን አጉልቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "ፊት ለፊት እየተመለከትኳችሁ ልዋሻችሁ አልችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"እባካችሁ ይቅር በሉኝ" ወይም "እባካችሁ እኔ የምለምናችሁ፣ እንዲህ መናገራችሁን እንድታቆሙ ነው"
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ቅን ፍረዱ" (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
x
ጸሐፊው በእነዚህ በእያንዳንዳቸው ቁጥሮች ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚጠቀመው አንድን ሀሳብ በሁለት የተለያዩ ገለጻዎች ለማስተላለፍ ሲሆን፣ የእርሱ ግላዊ መከራ ሁሉም ሰው የሚደርስበት የጋራ መከራ ክፍል መሆኑን ትኩረት ለመስጠትም ይጠቀምበታል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን አሉታዊ ጥያቄ የሚያቀርበው፣ ሁሉም ሰው ከባድ ስራ እንደሚሰራ የእርሱን ግንዛቤ ለማጉላት ነው፡፡ ይህ በአዎንታዊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በምድር ላይ እያንዳንዱ ሰው የሚሰራው ከባድ ስራ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰው በምድር ላይ በሚኖርበት ጊዜ ለሚለው አጠቃላይ አስተያየት ነው፡፡ "በምድር በሚኖርበት ዘመን" (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን አሉታዊ ጥያቄ የሚያቀርበው ሁሉም ሰው በህይወት ውስጥ ትግል እንዳለበት ያለውን ግንዛቤ በትኩረት ለማቅረብ ነው፡፡ "ቀናቸው እንደ የእለት ተቀጣሪ ሰው ቀናት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ መከራውን እና ችግሩን ከባሪያና ከተቀጣሪ ሰው ጋር ያነጻጽራል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቀዝቃዛ ጥላ፡፡" በስውር የተጠቆመው መረጃ የምሽት ጥላ ቅዝቃዜን ይሰጣል፣ ደግሞም ከፀሐይ ይከልላል የሚለው ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"የቀን ሰራተኛ፡፡" ይህ ለአንድ ቀን ስራ የተቀጠረ እና በእያንዳንዱ በሰራበት ቀን መጨረሻ ላይ የሚከፈለው ሰው ነው፡፡
"ክፍያውን እንደሚጠብቅ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ስለዚህም የወራት መከራ ታግሻለሁ፤ መከራ የባዘባቸው ምሽቶች ገጥመውኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ እና ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"መከራ" የሚለው ረቂቅ ስም "መከረኛ" በሚል ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የመከራ ወራት/ጊዜያት" ወይም "ከንቱ ወራት/ጊዜያት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በውስጠ ታዋቂነት የቀረበው መረጃ ኢዮብ በምሽት ለመተኛት ጋድም በሚልበት ጊዜ ማለት ነው፡፡ "ለመተኛት ጋደም በምልበት ጊዜ" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ በተለይ ለሌላ ለማንም ሰው አያቀርብም፡፡ "እኔ እጠይቃለሁ" ወይም "እኔ እገረማለሁ" (ከባለቤቱ ጋር የሚጣቀስ ተውላጠ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው መተኛት ባለበት ሰአት ምን ያህል መከራው ጽኑ እንደሆነ አጉልቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "ከመኝታዬ መነሳት ብችል እወዳለሁ፣ ነገር ግን ምሽቱ አይነጋም/ይቀጥላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ወደ ኋላ እና ወደፊት ስዟዟር፡፡" ይህ የሚያመለክተው ኢዮብ ካለ አንዳች እንቅልፍ ሌሊቱን በመኝታው ላይ ሲገላበጥ እንደሚያድር ነው፡፡
ትሎቹ እና የአቧራው ጓል ብዛት የተገለጸው ልብስ ሆነው እንደ ሸፈኑት ተደርጎ ነው፡፡ "ስጋዬ በትሎች እና በአቧራ ተሸፍኗል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መላ አካሉን ያመለክታል፡፡ "መላ አካሌ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ አማራጭ ትርጉሞች 1) የእድፍ ቅርፊት ወይም ጓል ወይም 2) በቆዳ ላይ ቅርፊት/ማፈክፈክ
"ዳግም ቆስሏል"
ጸሐፊው የኢዮብን የእድሜ ጥቂትነት ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ እንዲሁም አንድን ሀሳብ ሁለት የተለያዩ ገለጻዎችን በመጠቀም ለማስተላለፍ በእነዚህ በእያንዳንዳቸው ቁጥሮች ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ መጠቀሙን ይቀጥላል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ህይወቱን ከሸማኔ መወርወሪያ ፈጣንነት ጋር ያነጻጽራል፡፡ "ህይወቴ በጣም በቶሎ ያልፋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ክር በማዳወር ልብስ የሚሰራ ሰው
ክሩን የሚይዘው ተንቀሳቃሽ ክፍል፣ ወይም ልብሱ ሲሰራ ከሸማኔው ዕቃ ውስጥ ክሩ ወደፊት እና ወደ ኋላ በፊጥነት እንዲንቀሳቀስ የሚያደርግ
"አስታውስ፡፡" "አስብ" የሚለው ሀረግ እግዚአብሔር ይረሳል ማለት አይደለም፡፡ ኢዮብ የህይወቱ ዘመን ጥቂት መሆኑን እግዚአብሔር እንዲያይለት እየጠየቀ ነው፡፡
ኢዮብ የህይወቱን ጥቂትነት ከእስትንፋስ አጭርነት ጋር ያነጻጽራል፡፡ "ህይወቴ የአንዲት እስትንፋስ ያህል አጭር ናት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዐይኖቼ" የሚለው የሚወክለው የኢዮብን መላ ሰውነት እና ነገሮችን የማየት ወይም የማድረግ ችሎታ ነው፡፡ "ዳግም በፍጹም መልካም ነገር አላይም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ኢዮብ ከሞት በኋላ እግዚአብሔርም ሆነ እርሱን የሚያውቁት ሰዎች ዳግም እንደማያዩት ያለውን ሀሳብ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ እንዲሁም አንድን ሀሳብ ሁለት የተለያዩ ገለጻዎችን በመጠቀም ለማስተላለፍ በእነዚህ በእያንዳንዳቸው ቁጥሮች ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ መጠቀሙን ይቀጥላል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በርካታ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይህንን "የሚመለከቱኝ ዐይኖች ከእንግዲህ አያዩኝም" በሚል ተርጉመውታል፡፡ "የእግዚአብሔር" ቃሎች በዚህ ሀረግ ላይ የተጨመሩት በይዘቱ ውስጥ የተካተቱ/የተጠቆሙ በመሆኑ ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እግዚአብሔር ምን እንደሚመለከት ትኩረት ለመስጠት የተወከለው በእርሱ "ዐይን" ነው፡፡ "እኔን የሚመለከት እግዚአብሔር… እግዚአብሔር ይመለከተኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ሞትን የሚገልጸው በኖ እንደሚጠፋ ደመና ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚልን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ደመና እንደሚበን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የሞተ ተመልሶ አይመጣም"
"በእርሱ ስፍራ" የሚሉት ቃላት በእርሱ ስፍራ የሚኖሩትን ይወክላል፡፡ "በእርሱ ስፍራ የሚኖሩ ሰዎች" ወይም "የእርሱ ቤተሰቦች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ዝም የማይልበትን ምክንያት ለማጉላት ሁለት የተለያዩ ገለጻዎችን በመጠቀም አንድን ሃሳብ ያስተላልፋል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ አፍ የሚወክለው ንግግርን ነው፡፡ "ንግግሬን አልገድብም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በመንፈሴ ሀዘንተኝነት" ወይም "በመከራዬ ስቃይ፡፡" "ጭንቀት" የሚለውን ረቂቅ ስም "ስቃይ" የሚለውን ተውሳከ ግስ ተጠቅሞ መተርጎም ይቻላል፡፡ "መንፈሴ ተጨንቆ ሳለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሀዘን የተገለጸው መራራ ጣዕም እንዳለው ተደርጎ ሲሆን፣ "ነፍስ" ደግሞ የሰውን ሁለንተና የሚያመለክት ሆና ተነግራለች፡፡ "በቁጣ እና ቅር በመሰኘት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚያቀርበው በእግዚአብሔር ላይ ማዘኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ኢዮብ ራሱን ከባህር ወይም ከባህር አውሬ ጋር በማነጻጸር እግዚአብሔር እርሱን አሰቃቂ ፍጥረት አድርጎ እንደቆጠረው ይናገራል፡፡ ይህ በገለጻ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እኔ ጠባቂ የሚያስፈልገው የባህር አውሬ ወይም ባህሩን አይደለሁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የኢዮብን ጥልቅ መከራ ለማጉላት ሁለት የተለያዩ አገላለጾችን በመጠቀም እንድን ሃሳብ ለማስተላለፍ በመጀመሪያዎቹ ሁለት ቁጥሮች ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን መጠቀሙን ይቀጥላል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መኝታ/አልጋ" እና "መከዳ" የሚሉት "እንቅልፍ" ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ኢዮብ ለመተኛት ጋደም ሲል አረፍ ለማለት ተስፋ ያደርጋል፡፡ ይህ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሰብአዊ ባህሪያትም ደግሞ አሉት፤ የማጽናናት እና ሰውን አረፍ የማድረግ አቅም አላቸው፡፡ "መኝታዬ እና መከዳዬ እንደ ሰው ያሉ ነገሮች ናቸው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጋት ተመሳሳይ ነገርን ያመለክታሉ፡ "አልጋዬ…መኝታዬ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "አንተ" የሚለው የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው
አንድን ሰው ጉሮሮውን ጨምቆ እና ትንፋሹን አቁሞ መግደል
እዚህ ስፍራ ኢዮብ "አጥንቶች" የሚለውን ቃል የተጠቀመው አካሉን ለማመልከት ነው፡፡ "ይህ የእኔ አካል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የኢዮብ መከራ በእርሱ ማንነት እርባና ግንዛቤ ላይ ትኩረት ለመሰጠት ሁለት የተለያዩ አገላለጾችን በመጠቀም እንድን ሃሳብ ለማስተላለፍ በመጀመሪያዎቹ ሁለት ቁጥሮች ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን መጠቀሙን ይቀጥላል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ህይወቴን ናቅኩት"
"ለዘለአለም ለመኖር"
"ዘመኔ አለ ፍሬ ነው" ወይም "የህይወቴ ቀናት ከንቱ/ባዶ ናቸው"
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው እግዚአብሔር ለሰው ለምን ትኩረት እንደሚሰጥ መደነቁን ለማጉላት ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ትከታተለው ዘንድ…ሰው ምንድን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ልብ/አእምሮ የመሚለው የሚወክለው ሃሳብን እና ትኩረት መስጠትን ነው፡፡ "ልብህን ታሳርፍበት ዘንድ" ማለት ትኩረት መስጠት ማለት ነው፡፡ "ትኩረትህን ወደ እርሱ ታደርግ ዘንድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"እርሱን በጥንቃቄ መርምረው"
እዚህ ስፍራ ኢዮብ ሁለት የተለያዩ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎችን በመጠቀም አንድን ሀሳብ የሚገልጸው እግዚአብሔር እርሱን መከታተሉን ቢያቆም ደስ እንደሚለው ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "እኔን መከታተልህን አቁም! የራሴን ምራቅ የምውጥበትን ያህል ጊዜ እንኳን ፋታ ስጠኝ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
አፍ እርጥበቱን እንዲጠብቅ እና ምግብን ለመዋጥ የሚረዳ በሰዎች አፍ ውስጥ የሚፈጠር ፈሳሽ
ኢዮብ እነዚህን ጥያቄዎች የሚያቀርበው እግዚአብሔር የማይገባ ነገር እንዳደረሰበት ከእርሱ ጋር ለመከራከር ነው፡፡ " ኃጢአት ብሰራ እንኳን፣ አንተ ሰዎችን ሁሉ ስለምታይ ያ በአንተ ላይ አንዳች አያደርግም፡፡ ሸክም እሆንብህ ዘንድ፣ ለምን ኢላማህ እንዳደረግከኝ ንገረኝ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኢዮብ ከቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ጋር ሃሳቡን ለማጉላት ሁለት ተመሳሳይ ሐረጎችን ይጠቀማል፡፡ ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች፡ 1) ኢዮብ ለምን እግዚአብሔር ይቅር እንደማይለው ይጠይቃል፡፡ "መተላለፌን ለምን ይቅር እንደማትለኝ እና ኃጢአቴን እንደማታርቅልኝ ንገረኝ፡፡" ወይም 2) ኢዮብ እግዚአብሔርን ምናልባት በድዬ ቢሆን እንኳን ለምን ስህተቴን እንዳላየህ ሆነህ አታልፈኝም፡፡ "በደሌን እና መተላለፌን ለምን እንዳልተውክልኝ ንገረኝ፡፡" በሚሉት ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
"አስወግድ"
"በአፈር ውስጥ መጋደም" የሚለው ሀረግ ሞትን የሚወክል ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "እኔ አሁን እሞታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እዚህ አልሆንም" ወይም "እኔ እሄዳለሁ"
በዚህ ምዕራፍ፣ በልዳዶስ ስለ ኢዮብ ማማረር መናገር ይጀምራል፡፡
ቁጥር 2 እና ቁጥር 3 እያንዳንዳቸው ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሁለት የተለያዩ ጥያቄዎችን ይይዛሉ፡፡ በልዳዶስ እነዚህን ጥያቄዎች የሚያውላቸው/የሚጠቀምባቸው ኢዮብን ለመገሰጽ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"በልዳዶስ" የሹሐ ነገድ አባል የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
በልዳዶስ የኢዮብን ቃል የሚገልጸው ባዶ እና እንደ ነፋስ በውስጣቸው ምንም ፍሬ ነገር እንደሌለባቸው አድርጎ ነው፡፡ ይህ በገለጻ አይነት ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የአፍህ ቃላት እንደ ታላቅ ነፋስ ምንም ጥቅም የሌላቸው ናቸው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያው አነጋገር እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እግዚአብሔር" እና "ሁሉን ቻይ የሆነው" የሚሉት ሁለቱም ያህዌን የሚያመለክቱ ናቸው፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች በመግለጫ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "እግዚአብሔር ፍትህን አያጣምምም፤ ሁሉን ቻይ የሆነው ጽድቅን አያጣምም፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ትክክል ያለሆነውን ማረጋገጫ ሰጥቶ ያደርጋልን?.. ጽድቅ ያልሆነውን ማረጋገጫ ሰጥቶ ይፈጽማልን?"
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚወክለው የኃጢአትን ሀይል ወይም ውጤት ነው፡፡ በልዳዶስ እግዚአብሔር የኢዮብን ልጆች የገደላቸው በኃጢአታቸው ምክንያት እንደሆነ ያመለክታል፡፡ "የልጆችህ ኃጢአት እግዚአብሔር እንዲገድላቸው ምክንያት ሆኖታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
በልዳዶስ ኢዮብ ከእግዚአብሔር ጋር በትክክል ቢስማማ ምን ሊሆን ይችል እንደ ነበረ እየተናገረ ነው፤ ነገር ግን በልዳዶስ ኢዮብ ይህንን ማድረጉን አያምንም፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ኢዮብ እግዚአብሔርን እርዳታ ወይም ምህረት መጠየቁን ያመለክታሉ፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"ከልብ እግዚአብሔርን እርዳታ መጠየቅ"
በልዳዶስ ኢዮብ ንጹህ ቢሆን ኖሮ እግዚአብሔር ይረዳው ነበር ይላል‹ ነገር ግን በልዳዶስ ኢዮብ ንጹህ መሆኑን አያምንም፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
"ንጹህ እና ጻድቅ ሰው ብትሆን ኖሮ" ወይም "እግዚአብሔርን ታዝዘህ ቢሆን እና ትክክለኛ የሆነውን ነገር የምታደርግ ቢሆን ኖሮ"
እዚህ ስፍራ ያህዌ የተገለጸው ኢዮብን ለመርዳት ከእንቅልፉ እንደተነሳ ተደርጎ ነው፡፡ "አንተን ሊረዳህ" ወይም "ለአንተ መልካም ነገሮችን ለማድረግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ኢዮብ ያጣቸውን ነገሮች፤ ቤተሰቡን ጨምሮ፣ ሀብቱን እና ክብሩን መልሶ እንደሚሰጠው ነው፡፡
እዚህ ስፍራ ሀብትን ማጣት የተገለጸው "ታናሽ ጅማሬ" እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ "በህይወትህ መነሻ ላይ ደሃ ብትሆንም፣ በዕድሜህ የኋልኛ ዘመን እግዚአብሔር እጅግ ባለጠጋ ያደርግሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በልዳዶስ አባቶቻቸው እርሱ ለኢዮብ ከሚነግረው ሃሳቦች ጋር የሚስማሙ መሆኑን አጉልቶ ለመግለጽ ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን በእነዚህ ቁጥሮች ሁሉ መጠቀሙን ይቀጥላል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልቱ)
"አባቶቻችን ይናገሩ የነበረውን በጥንቃቄ ተረዳ" ወይም "አባቶቻችን የተዉልንን ትምህርቶች ስፍራ ስጣቸው"
የህይወት አጭርነት የተገለጸው በፍጥነት የሚጠፋ ጥላ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ምልልሳዊ ጥያቄዎች የሚጠቀመው ኢዮብን ከእርሱ እና ከአባቶቻቸው ጋር ባለመስማማቱ ሊወቅሰው ነው፡፡ ይህ በገለጻ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እነርሱ ያስተምሩሃል፣ ደግሞም ይነግሩሃል፤ በእውነት የሚያምኑበትንም ይነግሩሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚወክለው ውስጣዊ እምነትን ነው፡፡ "እነርሱ በእውነተኝነት የሚያምኑበትን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ከቁጥር 11-14 ያለው የበልዳዶስ ትምህርቶች ስለመሆኑ ግልጽ አይደለም፣ ወይም በልዳዶስ ከኢዮብ 8፡8-10 ያለውን የአባቶች ትምህርት ጠቅሶ ሊሆን ይችላል፡፡
በልዳዶስ እነዚህን ትይዩ ንጽጽራዊ ጥያቄዎች የሚጠቀመው ሰዎች ያለ እግዚአብሔር መኖር እንደማይችሉ ይህን አንድ ሀሳብ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ ተክሎች ሰውን ሲወክሉ፣ ውሃ ደግሞ እግዚአብሔርን ይወክላል፡፡ ጥያቄው በግልጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የደንገል ተክል ከረግረግ ርቆ ሊያድግ አይችልም፡፡ ቄጠማም ያለ ውሃ ሊያድግ አይችለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለምልልሳዊ ጥያቄ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እንደዚሁም ዘይቤያው አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ጥልቀት በሌለው ውሃ ላይ የሚያድግ ረጅም ቄጠማ መሰል ተክል
ውሃ በሚያጥርበት ጊዜ እንደሚደርቁ ተጠቁሟል፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ማንም ባይቆርጣቸውም እንኳን እነዚህ ተክሎች ውሃ በሚያጥርበት ጊዜ ማደግ አይችሉም፤ ደግሞም ፈጥነው ይደርቃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይደርቃሉ"
ከቁጥር 11-14 ያለው የበልዳዶስ ትምህርት ስለመሆኑ ግልጽ አይደለም፣ ወይም በልዳዶስ የአባቶችን ትምህርት ከኢዮብ 8፡8-10 ካለው ክፍል ጠቅሶ ሊሆን ይችላል፡፡
ከቁጥር 14-18፣ "እርሱ" እና "የእርሱ" የሚሉት ተውላጠ ስሞች የሚያመለክቱት በአጠቃላይ እግዚአብሔር የለሽ ሰዎችን የሚወክል እግዚአብሔር የለሽ ሰውን ነው፡፡ "እነርሱ" እና "የእነርሱ" የሚሉትን የብዙ ቁጥር ተውላጠ ስሞች/የስም ምትኮች/ መጠቀም አንባቢያንን ሊያግዝ ይችላል፡፡ (የስማዊ ሀረግ ክፍሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መንገድ" የሚወክለው የአንድን ሰው የወደፊት ጊዜ እና በእርሱ ላይ የሚደርሱ ነገሮቸን ነው፡፡ "እግዚአብሔርን በሚረሱ ሁሉ ላይ ተመሳሳይ ነገር ይደርሳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አምላክ የለሽ ሰው የሚሻቸው ነገሮች አይጸሙም"
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳ ትርጉም አላቸው፤ ደግሞም አገላለጾቹ አምላክ የለሽ ሰው ሊያድነው በማይችል ነገር እንደሚታመን ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልቱ)
እዚህ ስፍራ በልዳዶስ የአምላክ የለሽ ሰዎችን እምነት ከሸረሪት ድር ጋር ያነጻጽራል፤ ሁለቱንም ጥቂት ሀይል ያፈራርሳቸዋል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀሳብ የሚያመለክተው ምናልባት ለደህንነቱ ንብረቱን እና ሀብቱን መታመኛ ያደረገን ሰው ሊሆን ይችላል፡፡ እንዲህ ከሆነ ደግሞ እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚወክለው የባለቤቱን ንብረት እና ሀብት ነው፡፡ "ሀብት ስላለው በደህንነት የሚጠበቅ እንደሆነ ያስባል፣ ነገር ግን ደህንነቱ አይጠበቅም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አሉታዊ ሀሳብ ተቃራኒውን ነገር ያጎላል፡፡ ይህ በአዎንታዊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እርሱ ይወድቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት/ላይዶክስ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አሉታዊ ሀሳብ ተቃራኒውን ነገር ያጎላል፡፡ ይህ በአዎንታዊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ይህ ይወድቃል"
እዚህ ስፍራ "እርሱ" እና "የእርሱ" የሚሉት ተወላጠ ስሞች የሚያመለክቱት በአጠቃላይ እግዚአብሔር የለሽ ሰዎችን የሚወክል እግዚአብሔር የለሽ ሰውን ነው፡፡ "እነርሱ" እና "የእነርሱ" የሚሉትን የብዙ ቁጥር ተውላጠ ስሞች/የስም ምትኮች/ መጠቀም አንባቢያንን ሊያግዝ ይችላል፡፡ (የስማዊ ሀረግ ክፍሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ በልዳዶስ እግዚአብሔር የለሽ ሰውን ከጤናማ ተክል ጋር ያነጻጽራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የዕብራይስጡ ጽሁፍ ትርጉም ግልጽ አይደለም፡፡ ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትረጉሞች 1) በቀን ጤናማ ነው ወይም 2) ፀሐይ ከመውጣቱ አስቀድሞ ውሃ ይጠጣል
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ሆኖም ትርጉማቸው ግልጽ አይደለም፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እያንዳንዱን ቀዳዳ በሚገባ በመጠቀም በአለት ላይ ስር የሰደደ ይመስላል ወይም 2) ስሩ ለም መሬት ማግኘት ስላልቻለ በአለቶች መሃል አልሚ ምግብ ለማግኘት መሞከር አለበት፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ከስፍራው አስለቅቆታል" ወይም "አትክልተኛው ከስፍራው ከነቀለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"አለታማው መሬት" ወይም "የተተከለበት ስፍራ"
የአትክልቱ/የተተከለበት ስፍራ የተገለጸው የመናገር ችሎታ እንዳለው ተደርጎ ነው፡፡ ስፍራው ወዲያውኑ የእርሱን መኖር ረስቷል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
በልዳዶስ እግዚአብሔር የለሽ ሰው አንዳች ደስታ እንደሌለው በምጸት እየተናገረ ነው፡፡ "እግዚአብሔር የለሽ ከሆነው ድርጊታቸው የሚያተርፉት ደስታ ቢኖር ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት የሚለውን ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ፡፡
በልዳዶስ ከኢዮብ 8፡16-18 ዘይቤውን ይቀጥላል፡፡ ሌሎች እግዚአብሔር የለሽ ሰዎች የተገለጹት የመጀመሪያው አምላክ የለሽ ሰው ሲሞት የስርሱን ስፍራ እንደወሰዱ ተክሎች ተደርገው ነው፡፡ "አንድ ክፉ ሰው ሲሞት፣ ሌላው የእርሱን ስፍራ ይወስዳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ያድጋል"
"አለታማ ምድር" ወይም "ስፍራው/የአትክልቱ ቦታ"
"አምላክ የለሽ በሆነው ሰው ቦታ"
ይህ በአዎንታዊ አረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ንጹሁን ሰው ይቀበላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "እጅ መያዝ" የሚለው የሚያመለክተው መርዳት ወይም መደገፍ የሚለውን ነው፡፡ "እግዚአብሔር ክፉ የሚያደርጉ ሰዎችን አይደግፍም/አይረዳም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ኢዮብ ትሁት መሆን ቢችል እንደምን ተመልሶ ደስተኛ ሊሆን እንደሚችል ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ሲሆን "የአንተ" ሚለው ኢዮብን ያመለክታል፡፡ "ንጹህ ብትሆን እግዚአብሔር ዳግም በጣም ደስተኛ ያደርግሃል" (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ኢዮብን በሳቅ እንዲሞላ ደርጋል የሚለው ሀሳብ የተገለጸው እግዚአብሔር በኢዮብ አፍ ሳቅ እንደሚጨምር ተደርጎ ነው፡፡ "ሳታቋርጥ እንድትስቅ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ይሞላል" የሚለው ግስ በውስጠ ታዋቂነት በቀደመው ሀረግ ውስጥ ይገኛል፡፡ እግዚአብሔር የደስታ ጩኸት/ እልልታ እንዲያሰማ ማድረጉ የተገለጸው እግዚአብሔር በኢዮብ አፍ ደስታን እንደሚጨምር ተደርጎ ነው፡፡ "እግዚአብሔር በደስታ እንድትጮህ/እልል እንድትል ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ "ሀፍረት" የሚለው ቃል የተገለጸው እግዚአብሔር የኢዮብ ጠላቶች እንዲለብሱት እንደሚያደርገው ልብስ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ ማለት እነርሱ በጣም ያፍራሉ ማለት ነው፡፡ "እግዚአብሔር አንተን የሚጠሉትን በጣም እንዲያፍሩ ያደርጋቸዋል" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ "ድንኳን" የሚያመለክተው የክፉዎችን ቤት ነው፡፡ "የክፉዎች ቤት ይደመሰሳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"አይቀጥልም" ወይም "ይደመሰሳል"
"አንተ እምትናገረው እውነት እንደሆነ ያንን አውቃለሁ"
እዚህ ስፍራ "ይህ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው በልዳዶስ የተናገረውን ነው፡፡
"ማንስ ቢሆን እንዴት በእግዚአብሔር ፊት ንጹህ ሊሆን ይችላል?"
"ጠብ"
"ከሺህ አንዴ" የዚህ ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም "በፍጹም" ማለት ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች፡ 1) "ለእግዚአብሔር ምንም መልስ መስጠት አይችልም" ወይም 2) "እግዚአብሔር በፍጹም መልስ አይሰጠውም" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"1,000 ጊዜ"
እዚህ ስፍራ ልብ የሚለው የሚወክለው ውስጣዊ ፍጥረትን ወይም ሀሳብን ነው፡፡ "በውሳኔው ጠቢብ የሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥንካሬ" የሚለው ረቂቅ ስም "ጠንካራ" በሚለው ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በጥንካሬው እንዴት ታላቅ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ "ማንም" የሚል ምላሽ የሚጠበቅበት ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ነው፡፡ በገለጻ እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም በእርሱ ላይ ራሱን አደንድኖ ፍሬያማ የሆነ የለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ራስን ማደንደን ማለት ግትር መሆን ማለት ነው፡፡ "እርሱን ተቃውሞ" ወይም "እርሱን ሳያከብር" (ከባለቤቱ ጋር የሚጣቀስ ተውላጠ ስም)
"እግዚአብሔር ተራሮችን ያስወግዳል"
"ቁጣ" የሚለው ረቂቅ ስም "መቆጣት" በሚለው ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እርሱ ስለተቆጣ/እርሱ በመቆጣቱ ምክንያት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔር ምድርን ያናውጣል"
"መሰረቶቿ እንዲንቀጠቀጡ ያደርጋል"
"ከዋክብትን ከመታየት የሚከለክል ማን ነው"
እግዚአብሔር ሰማያትን ካለ ማንም እርዳት እንደፈጠረ፣ ሰማያት እርሱ የዘረጋቸው ስራዎቹ መሆኑ ተነግሯል፡፡ (ከባለቤቱ ጋር የሚጣቀስ ተውላጠ ስም እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ባህርን ጸጥ እንደሚያደርግ ተገልጽዋል፡፡ "እግሮቹን በባህረ ማዕበል ላይ ያሳርፋል" ወይም "የባህር መዕበልን ጸጥ ያደርጋል በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ በሰማይ ላይ የተለየ ቅርጽ የሚሰሩ የሚመስሉ የከዋክብት ስብስብ ስሞች ናቸው፡፡ (የማይታወቀውን መተረጎም የሚለውን ይመልከቱ)
በግሪኮች አፈታሪክ ውስጥ ዝነኛ የሆነ አዳኝ
በሰማይ የተቀራረቡ የሚመስሉ በርካታ ብሩህ ከዋክብት
በሰማይ ላይ የተለየ ቅርጽ የሚሰሩ የሚመስሉ የከዋክብት ስብስቦች
ጸሐፊው በእነዚህ በእያንዳቸው ቁጥሮች ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤን በመገልገል ድርብ ሃሳቦችን ተጠቅሞ የእግዚአብሔርን ታላቅነት፣ የማይታይ መሆኑን እና ሉዓላዊነቱን በአንድ ሃሳብ ለማስተላለፍ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለመረዳት የማይቻሉ ነገሮች"
"ተመልከት" ወይም "አድምጥ" ወይም "ልነግርህ የተዘጋጀሁትን ለመስማት ትኩረት ስጥ፡፡"
"እርሱ በዚያ አለፈ" ወይም "እርሱ ተንቀሳቀሰ"
እነዚህ "ማንም" የሚል ምላሽ ሚጠበቅባቸው ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች ናቸው፡፡ በገለጻ መልክ ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ "እርሱ አንድ ነገር ቢወስድ፣ ማንም ሊያስቆመው አይችልም፡፡ ማንም ‘ምን እያደረግህ ነው?' ሊለው አይችልም፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ አንድ ነገር ቢወስድ" ወይም "እርሱ አንድ ነገር መንጠቅ ቢፈልግ"
እዚህ ስፍራ "ከእርሱ በታች መስገድ" የሚለው መገዛትን ወይም መሸነፍን ይወክላል፡፡ "እርሱ የረዓብን ረዳቶች ያደቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመለከቱ)
እዚህ ስፍራ "ረዓብ" የሚለው ቃል የባህር አውሬን ያመለክታል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እግዚአብሔርን ለመግጠም አቅም እንደሌለው ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ሁለት ተመሳሳይ ጥያቄዎችን ያቀርባል፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች በገለጻ መልክት እንደገና ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ "ስለዚህ በእርግጥ እኔ ለእርሱ መልስ ልሰጥ አልችልም ወይም ለእርሱ ምክንያት ለማቅረብ/ከእርሱ ጋር ለመከራከር ቃላት ልመርጥ አልችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከእግዚአብሔር ዘንድ የመጣበትን መከራ ከአውሎ ነፋስ ተጽዕኖ ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ "በአውሎ ነፋስ እንደተጎዳሁ ጎድቶኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጥቃት የሚያደርስ ሀያለኛ ነፋስ
"ብዙ ቁስሎች አደረገብኝ" ወይም "ደጋግሞ አቆሰለኝ"
"ምንም እንኳን እንዲህ እንዲያደርግ የሚያበቃ ጥፋት ባልሰራም" ወይም "ምንም እንኳን ንጹህ ብሆንም"
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ "ደግሜ መተንፈስ እንድችል" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቁጥር እግዚአብሔር የኢዮብን ህይወት እንዲመረር በሚያደርጉ ነገሮች እንደሞላው ይናገራል፡፡ "መራርነት" የሚለው ረቂቅ ስም "መራራ" በሚለው ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በመራራ ነገሮች ሞላኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"የጥንካሬ መፎካከሪያ ቢኖርም"
"ተመልከት እርሱ ታላቅ መሆኑን ትረዳለህ" ወይም "እኔ ልነግርህ ለተዘጋጀሁት ነገር ትኩረት ስጥ፡ እርሱ ታላቅ ነው"
"እርሱ ከሁሉ ታላቅ ነው"
ይህ ጥያቄ "ከቶ ማንም" የሚል ምላሽ እግዚአብሔርን ወደ ፍርድ ቤት ሊያቀርበው አይችልም የሚል ምላሽ ያሰጣል፡፡ ይህ በገለጻ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም ለእርሱ መጥሪያ ሊያቀርብለት አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ተመሳሳይ ሃብን ሁለት ጊዜ ደግሞ በማቅረብ አጽንኦት ይሰጣል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እኔ ትክክለኛ ነኝ" የሚለው ትክክለኛ የሆነውን ያረግኩት እኔ ነኝ ማለት ነው፡፡ "ምንም እንኳን ትክክለኛ ነገሮችን ባደርግም" ወይም "ምንም እንኳን እኔ ንጹህ ብሆንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ስማዊ ቅጽሎች የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አንደበት" የሚለው የኢዮብን ቃላት ነው፡፡ "የራሴ ቃላት ይከሱኛል" ወይም " የተናገርኩት ይኮንነኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥፋት/እንከን ባይኖርብኝም"
እዚህ ስፍራ "የራሴ ቃሎች" የሚለው የተገለጸው ቃላቶቹ ራሳቸው እርምጃ መውሰድ እንደሚችሉ ተደርጎ ነው፡፡ "እግዚአብሔር እኔ የተናገርኩትን የእኔኑ ጥፋተኝነት ለማረጋገጥ ይጠቀምበታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ቃል "ገልበጥባጣ" ወይም "ጠማማ" የሚል ትርጉም አለው፡፡
"እኔ ጥፋት የለብኝም"
"በእኔ ላይ የደረሰው"
"ልዩነት የለውም" ወይም "ምንም ማለት አይደለም"
እዚህ ስፍራ "ነውር/ጥፋት የሌለበት" እና "ክፉ" የሚሉት ቃላት በመሃል ያሉትን ሁሉ የሚያካትት ሁለት ጽንፍ ነው፡፡ "እንከን የሌለውን እና ክፉውንም ሁሉንም ወደ ፍጻሜ ያመጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጽንፍ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መቅሰፍት" የሚለው ቃል ለማኛቸውም አይነት ጥፋት ዘይቤ ነው፡፡ "በእንገት ጥፋት ሲደርስ እና ሰዎች ሞቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (በ ተመልከቱ)
"ተስፋ መቁረጥ" የሚለው ቃል ረቂቅ ስም ሲሆን "ተስፋ ቆረጠ" በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ እዚህ ስፍራ ተስፋ እየቆረጠ ለሚገኝ ንጹህ ሰው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ተስፋ የቆረጡ ንጹሀን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (በ ተመልከቱ)
ይህ ስማዊ ቅጽል ነው፡፡ "ንጹህ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (በ ተመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ምድርን ሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ምድር" የሚለው የሚወክለው በምድር ላይ የሚኖሩ ዎችን ነው፡፡ "የዓለም ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" "መቆጣጠር ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "በ…ቁጥጥር ስራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር እግዚአብሔር የምድር ፈራጆችን/ዳኞችን እውነት እና ሀሰት በሆነው መሃል መለየት እንዳይችሉ ከልክሏቸዋል፡፡ "እግዚአብሔር ፈራጆቿን አሳውሯል" ወይም "እግዚአብሔር ፈራጆቿ/ዳኞቿ በትክክል እንዳይፈርዱ ከልክሏቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እነዚህን ነገሮች ያደረገው እግዚአብሔር ካልሆነ፣ ማን አደረጋቸው ይባላል?"
ኢዮብ ቀኖቹ እንዴት በፍጥነት እያለፉ እንደሆነ የገለጸው ከፈጣን ሯጭ ጋር በማወዳደር ነው፡፡ "ቀኖቼ በፍጥነት ያልፋሉ" (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሯጭ" ወይም "የሚሮጥ ሰው"
ይህ የኢዮብ የህይወቱ ቀናት እንደ ሰው መሮጥ እንደሚችል ተደርጎ ተስሏል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኢዮብን የህይወቱን ቀናት እንደ ሰው የሚያዩ ሆነው ተስለዋል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንዳች መልካም ነገር"
ኢዮብ ቀኖቹ እንዴት በፍጥነት እያለፉ እንደሆነ ከፈጣን ታንኳ ፍጥነት ጋር ያነጻጽራል፡፡ "እንደ ደንገል ታንኳ በፍጥነት ያልፋሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከቄጤማ የተሰራ ታንኳ፡፡" ደንገል ቄጠማ ውስጡ ክፍት የሆነ በወንዝ ዳርቻ የሚበቅል ሳር መሰል ተክል ነው፡፡
ኢዮብ ቀናቱ እንዴት በፍጥነት እንደሚያልፉ ትልቁ ወፍ ንስር ወደሚያድነው ነገር ቁልቁል እንዴት እንደሚወረወር በማነጻጸር ይናገራል፡፡ "ንስር ምግቡን ለማግኘት/ለመያዝ ከላይ ቁልቁል በፍጥነት ወደ ታች እንደሚወርድ/እንደሚበር" (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"በፍጥነት ቁልቁል መውረድ"
"ምሬት" የሚለው ረቂቅ ስም "ማማረር" በሚለው ግስ መተርጎም ይችላል፡፡ "ማማረሬን አቆማለሁ" ወይም "በእግዚአብሔር ላይ ማማረሬን አቆማለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ በማን ላይ እንደሚያማርር በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በእግዚአብሔር ላይ ማማረሬን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የኢዮብ ሀዘንተኛ ገጽ የተገለጸው አንድ ዞር ሊደረግ እንደሚችል ነገር ተደርጎ ነው፡፡ ሀዘንተኛ ሆኜ መታጠቴን አቁሜ ፈገግ እላለሁ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ በቁጥር 27 የተናገረውን ቢያደርግ ሊከተል የሚችለውን ውጤት ቁጥር 28 እና 29 ይገልጻሉ፡፡ ይህ "ከዚያ" የሚለውን ቃል በመጨመር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከዚያም ከሀዘኖቼ ሁሉ የተነሳ እፈራለሁ" (አያያዝ ቃለት/መስተጻምር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሀዘን" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከጎዱኝ ነገሮች ሁሉ የተነሳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ተጠያቂ እሆናለሁ ደግሞም እቀጣለሁ፡፡" ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ይፈርድብኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይምተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው የእግዚአብሔርን ፊት ለማግኘት የሚያደደርገው ሙከራ ምንም ጥቅም እንደማያስገኝለት ማሰቡን በትኩረት ለመግለጽ ነው፡፡ ኢዮብ ሊያደርግ እየሞከረ ስለሚገኘው ነገር በውስጠ ታዋቂነት የሚገኘው መረጃ ግልጽ ሊደረግ ይቻላል፡፡ "የእግዚአብሔርን ፊት ለማግኘት መሞከሬ አንዳች ጥቅም የለውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ሰውነቴን በንጹህ፣ የተራ ውሃ ብታጠብ"
ከሟሟ በረዶ የተገኘ ውሃ
ከደመና የሚወርድ የአየር ጸባዩ ቀዝቃዛ በሆነ ቦታ የሚወርድ ደቃቅ የቀዘቀዘ ውሃ
"እጆቼን ፍጹም ባነጻ፡፡" አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች "በጣም ጠንካራ በሆነ ሳሙና እጆቼን ባነጻ" ብለው ይተረጉሙታል፡፡
"ወደ ጉድጓድ ትወረውረኛለህ"
እግዚአብሔር ወደ ጉድጎድ ከጣለው በኋላ የኢዮብ ልብሶች የተገለጹት ለኢዮብ አሉታዊ ምላሽ እንዳላቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ገዛ ልብሶቼ እጅግ ይጸየፉኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እግዚአብሔር ስህተት ሰርተሃል ብሎ እንደከሰሰው ያመለክታል፣ እርሱም ለክሶቹ መልስ መስጠት እንደሚፈልግ ይናገራል፡፡ "ላቀረበብኝ ክስ ምላሽ እንድሰጥ" ወይም "እራሴን እንድከላከል" ወይም "ከእርሱ ጋር ስለ ንጹህነቴ እንድከራከር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ወደ ፍርድ/ችሎት አብረን እንግባ፡፡" እዚህ ስፍራ "ፍርድ ቤት" የሚለው ሰዎች ቀርበው ዳኛ ለክርክራቸው መፍት የሚሰጥበትን ቦታ ነው፡፡ "አብሮ ወደ ፍርድ ቤት መግባት" እርስ በእርስ ተካሶ ወደ ፍርድ ቤት መሄድን የሚያመለክት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "እውነቱ እንዲወጣ በዳኛ ፊት አንዱ ከሌላው ጋር መከራከር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት በኢዮብ እና በእርሱ መሃል ከእግዚአብሔር የሚበልጥ ምን ትክክል እንደሆነ ሊወስን የሚችል ዳኛ የለም ማለት ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "እጁን የሚጭን" ማለት የበለጠ ስልጣን ወይም ሃይል ያለው ማለት ነው፡፡ "እጁን በሁለታችንም ላይ የሚያኖር" ወይም "በሁለታችንም ላይ ስልጣን ያለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቁጥሮች በኢዮብ እና በእግዚአብሔር መካከል ገብቶ ሊዳኝ የሚችል ከእግዚአብሔር የሚበልጥ ማንም እንደሌለ ቀደም ሲል የቀረበውን ክርክር ይቀጥላሉ
እዚህ ስፍራ "የእግዚአብሔር በትር" የሚለው እግዚአብሔር ኢዮብን መቅጣቱን ወይም ማረሙን የሚገልጽ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "እግዚአብሔር እኔን መቅጣቱ ይቁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ፍርሃት" የሚለው ረቂቅ ስም "አስፈራራ" በሚል ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እርሱ እኔን ማስፈራራቱን እና ማስፈራቱን ማን ባስቆመልኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ቀጥሎ እናገራለሁ"
"ምክንያቱም አሁን ነገሮች እንዲህ ናቸውና"
"መኖር ሰልችቶኛል/ደክሜያለሁ"
"መግለጽ" እና "ማማረር" የሚሉት ረቂቅ ስሞች "ገለጸ" እና "አማረረ" በሚሉ ግሶች ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "የማማርርበትን ነገር በግልጽ እናገራለሁ" ወይም "በግልጽ እከራከራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እንዴት እንደተሰማው የተገለጸው የተነጻጸረው ከመራራ ጣዕም ጋር ነው፡፡ "መራርነት" የሚለው ረቂቅ ስም "በመራርነት" በሚለው ተውሳከ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ውስጣዊ ማንነቴ በመራርነት ይናገራል" ወይም "እኔ በመራርነት እናገራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ "አይደለም" የሚል ምላሽ ይጠበቅበታል፤ ደግሞም በገለጻ መልክ ሊቀርብ ይችላል፡፡ "በክፉዎች ስራ ፈገግ እያልክ፣ እኔን መጨቆንህ መልካም አይደለም፤ የእጆችህን ስራ መናቅህ ትክክልአይደለም፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይልከቱ)
እዚህ ስፍራ እግዚአብሔር የተወከለው በእርሱ "እጆች" ነው፡፡ "አንተ የፈጠርከው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ይስቃል" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የሚወክለው የእግዚአብሔርን መስማማት፡፡ "የክፎዎችን እቅድ ያጸድቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ጥያቄዎች ታራራቢ ትርጉም አላቸው፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች እግዚአብሔር ሰው እንደማያይ ወይም ሰው በሚረዳበት መንገድ ነገሮችን እንደማይረዳ ትኩረት ለመስጠት አሉታዊ ምላሽ ይጠብቃሉ፡፡ ጥያቄዎቹ በገለጻ መልክ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "አንተ የስጋ ዐይን የለህም፣ አንተ ሰው እንደሚያይ አታይም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥያቄዎች እግዚአብሔር ዘለዓለማው መሆኑን እና የሰው ዘመን ጥቂት መሆኑን ትኩረት ለመስጠት አሉታዊ ምላሽ ይጠብቃሉ፡፡ ይህ በገለጻ መልክ ሊቀርብ ይችላል፡፡ "የአንተ ቀናት እንደ ሰው ቀናት አይደሉም የአንተ አመታት እንደ ሰው አመታት አይደሉም…ደግሞም ከአንተ እጅ የሚያድነኝ ማንም የለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተቀራራቢ ትርጉም አላቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"የአንተ ቀናት ቁጥር"
"የአንተ አመታት ቁጥር"
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተቀራራቢ ትርጉም አላቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ትከታተለኛለህ"
እዚህ ስፍራ "እጆችህ" የሚለው የሚወክለው የእግዚአብሔርን ሀይል ነው፡፡ "ከአንተ ሃይል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጆች" የሚለው የሚወክለው የእግዚአብሔርን እና የእርሱን የመፍጠር ድርጊት ነው፡፡ "አንተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እግዚአብሔር እንዴት በጥንቃቄ እርሱን እንደፈጠረው ለመግለጽ ሸክላ ሰሪ ሸክላውን የሚያበጅበትን አሰራር በዘይቤ ይጠቀማል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ቅርጽ ሰጠኝ ሰራኝ" "ቅርጽ ሰጠኝ" እና "አበጀኝ" የሚሉት ቃላት በትርጉም ተመሳሳይ ናቸው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"አስታውስ"
"እንደገና ወደ አፈር መልሰኝ"
በእነዚህ ሀረጋት፣ ኢዮብ እግዚአብሔር እንዴት በእናቱ ማህጸን ውስጥ እንዳበጀመው ለመግለጽ የሸክላ ሰራተኛን ቋንቋ ይጠቀማል፡፡ (ስነ ግጥም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አዎንታዊ ምላሽ የሚጠብቅ ጥያቄ ነው፡፡ "እንደ ወተት አፈሰስከኝ እንደ እርጎ አረጋኸኝ" ወይም "ፈሳሽ ወተት እርጎ እንደሚሆን በማህጽን አበጀኸኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አንተ" የሚለው የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው
እዚህ ስፍራ "እኔ" የሚለው የሚያመለክተው ኢዮብን ነው፡፡
እግዚአብሔር የኢዮብን አካል በቆዳ እና ስጋ መሸፈኑ የተገለጸው እግዚአብሔር ኢዮብን እንዳለበሰው ተደርጎ ነው፡፡ "ሰውነቴን በቆዳ እና ስጋ ሸፈንክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በአንድነት ሸመንከኝ፡፡" እግዚአብሔር የኢዮብን አካል በማህጸን ማዋደዱ የተገለጸው እግዚአብሔር ጨርቅን እንደሸመነ ተደርጎ ነው፡፡ "አዋደድከኝ/በአንድነት አደረግከኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጡንቻን ከአጥንት ወይም ከሌላ የሰውነት ክፍል ጋር የሚያያይዝ እና ነጭ ጠንካራ ማስተሳሰሪያ
"ህይወት" እና "ታማኝነት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች "ህያው" እና "ታማኝ" በሚል ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "አንተ ለቃል ኪዳንህ ታማኝ ነበርክ ደግሞም ህያው እንድሆን ፈቅደሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
"የአንተ እንክብካቤ"
እዚህ ስፍራ ኢዮብ የተወከለው "በመንፈሱ" ነው፡፡ "ጠበቅከኝ" ወይም "እኔን በጥንቃቄ ተመለከትክ" ወይም "በደህንነት/በሰላም ጠበቅከኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነዚህ ነገሮች" የሚለው የሚያመለክተው ከተከታዩ ቁጥር ላይ የሚገኘውን ነገር ነው
እዚህ ስፍራ "አንተ በልብህ የሰወርካቸው" ማለት እግዚአብሔር ምስጢር አድርጓቸዋል ወይም ደብቆታል ማለት ነው፡፡ "አንተ ምስጢር ያደረካቸው እነዚህ ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ ትጠብቀኛለህ"
"ክፉ ነገሮቸን ባደርግ"
"ለእኔ ይህ እደምን መጥፎ ይሆናል"
ይህ ፈሊጥ እርግጠኛ ወይም ልበ ሙሉ መሆን ማለት ነው፡፡ "ራስን ቀና ባደርግ" ወይም "ልበ ሙሉ መሆን" ወይም "ስለ ራሴ እርግጠኛ ብሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሌላው ሊሰጥ የሚችል ትርጉም፣ "ውርደት ተሞልቻለሁ በመከራዬ ተይዣለሁ"፡፡ ውርደቱ መጥፎ ሆነ ሳለ መከራው ደግሞ የከፋ ነው፡፡
"ሙሉ ለሙሉ አፍሬያለሁ" ወይም "ከዚህ በኋላ የሚያከብረኝ ማንም አይኖርም"
ሀፍረት
"ተዋረደ" የሚለው ረቂቅ ስም "ውርደት" በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር እንዴት እንዳዋረደኝ ተመልከቱ" (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1)ይህ ያልሆነ መላምታዊ ሁኔታ ነው ወይም 2) ይህ በተደጋጋ የተፈጸመ ሁኔታ መግለጫ ነው፡፡ "ራሴን ቀና ሳደርግ፣ እንደ አንበሳ ታደባብኛለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር በራስ መተማመን ወይም ኩራት ማለት ነው፡፡ "ብኮራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ከባለቤቱ ጋር የሚጣቀስ ተውላጠ ስም የሚለውን ይመለከቱ)
ኢዮብ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚደርስበት መከራ የተገለጸው በእርሱ ላይ ምስክር የሚሆኑ ሰዎች እንደሆኑ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ቁጣ" የሚለው ረቂቅ ስም "ቁጡነት" በሚል ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በእኔ ላይ ቁጡነቱ እየጨመረ መጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ወደ ኢዮብ መከራ መላኩ የተገለጸው እግዚአብሔር ሳያቋርጥ በኢዮብ ላይ አዲስ ሰራዊት እንደሚልክ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ከማህጽን ማውጣት የሚወክለው ወደዚህ ዓለም መምጣትን/መወለድን ነው፡፡ "ከእናቴ ማህጽን አወጣኸኝ" ወይም "ወደዚህ ዓለም አመጣኸኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው መንፈሱን መስጠቱ የሚወክለው መሞትን ነው፡፡ "ሞተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኢዮብ "ዐይን" የሚለውን የተጠቀመበት ሰውን ሁሉ ለመጥቀስ ነው፡፡ ማንም ሰው ከማየቱ አስቀድሞ በተወለደበት ጊዜ ቢሞት ይመኛል፡፡ " አስቀደሞ ማንም ሰው ሳይመለከተኝ" ወይም "ከመወለዴ አስቀድሞ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"በፍጹም አልኖርኩም"
"አካሌ ወደ መቃብር ይወሰድ ነበር"
እዚህ ስፍራ "ቀኖቼ" የሚለው የሚወክለው የኢዮብን የህይወት ዘመን መጠን ነው፡፡ ይህ ጥያቄ ኢዮብ ጥቂት የቀናት እድሜ ብቻ እንዳለው ለማጉላት አዎንታዊ ምላሽ ይጠብቃል፡፡ ይህ በገለጻ መልክ ሊቀርብ ይችላል፡፡ "ከእንግዲህ በህይወት ለመቆየት የቀሩኝ ጥቂት ቀናት ብቻ ናቸው" ወይም "ህይወቴ በቅርቡ ያበቃለታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የሞቱ ሰዎች መንፈስ የሚሄድበት ቦታ የተገለጸው ምድር እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ "ስፍራው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሞት ጥላ" የሚለው ሀረግ "ጨለማ" የሚለውን ሀሳብ ያጠናክራል፡፡ ሁለቱም ሀረጎች የሞቱ ሰዎች መንፈስ ወዴት እንደሚሄድ ይገልጻሉ፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በኢዮብ 3፡5 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
የሞቱ ሰዎች መንፈስ የሚሄድበት ስፍራ ጥቁረት የተነጻጸረው ከእኩለ ለሊት ጨለማ ጋር ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አሉታዊ ሀረግ በአዎንታዊ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ግራ በመጋት የተሞላ" ወይም "ሁሉም ግራ የተጋባበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት/ላይዶክስ የሚለውን ይመልከቱ)
የሞቱ ሰዎች ነፍስ የሚሄድበት ስፍራ መጨለም የተነጻጸረው ከእኩ ለሊት ጋር ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስም በኢዮብ 2፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ከነዕማታ ግዛት የሆነው ሶፋር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሶፋር ጥያቄውን በአሉታ የሚያቀርበው የኢዮብ ቃላት/ንግግር መገታት አለበት የሚለውን ለማጉላት ነው፡፡ "ለእነዚህ ንግግሮች ሁሉ እኛ መልስ ልንሰጥ ይገባል!" ወይም "አንድ ሰው ለዚህ ሁሉ ንግግር መልስ መስጠት ይኖርበታል!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሶፋር ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው ኢዮብ የሚናገረውን ማመን እንደማይኖርባቸው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "ይህ ሰው በንግግር የተሞላ ነው፣ ነገር ግን ሰዎች ሊያምኑት አይገባም!" ወይም "ብዙ ንግግርህ ብቻውን አንተ ንጹህ መሆንህን አያሳይም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሶፋር ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው ኢዮብን ለመገሰጽ ነው፡፡ "አንተ ብዙ ስለተናገርክ ብቻ፣ ሌሎች ዝም ማለት አለባቸው ማለት አይደለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሶፋር ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው ኢዮብን ለመገሰጽ ነው፡፡ ኢዮብ ቀለደ የተባለውን ይበልጥ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ "እኛ በተናገርነው ላይ አንተ ትቀልዳለህ/ታሾፋለህ፡፡ አሁን እኛ አንተን እናሳፍርሀለን!" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን እና (በ ተመልከቱ)
"መረዳቴ ትክክል ነው"
ዐይኖች አመለካከትን ይወክላል፣ ይህም እግዚአብሔርን የሚመዝንበት ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኢዮብ እግዚአብሔር ነውር አልባ አድርጎ እንደሚያየው መናገሩ፡፡ "አንተ ነውር እንደሌለብኝ ትናገራለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው ወይም 2) ኢዮብ ነውር እንደሌለበት እግዚአብሔር እንደሚፈርድላት እንደሚያምን፡፡ "እኔ ነውር/ እንከን እንደሌለብኝ እውቅና መስጠት ይገባሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ከንፈሩን ይከፍታል" የሚሉት ቃላት ንግግር ለሚለው ሜቶኖሚ /ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ በአንድነት ሆነው ሶፋር እግዚአብሔር በኢዮብ ላይ በሀይል ይናገራል የሚለውን ፍላጎቱን ያጎላሉ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"የጥበብ ምስጢር" የሚለው በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በኃጢያትህ ምክንያት መከራን እንደምትቀበል ያስረዳሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ከኢዮብ የሚጠበቀው የሚለው የሚወክለው የኢዮብን መቅጣትን ነው፡፡ "እግዚአብሔር እየቀጣህ ያለው ልትቀጣ ከሚገባህ ያነሰውን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ትይዩ ጥያቄዎች ተመሳሳይ ነገርን ይጠይቃሉ፡፡ ጸሐፊው የጥያቄ መልክን የተጠቀመው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "እግዚአብሔርን በመመርመር/በመፈለግ እርሱን መረዳት አትችልም፣ ሁሉን ቻይ የሆነውን ሙሉ ለሙሉ ልትረዳው አትችልም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔርን ማወቅ/ መረዳትን ያመለክታል፡፡ "እግዚአብሔርን ማወቅ/መረዳት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን መረዳት አለመቻል ወደ እነዚህ እጅግ ሩቅ ወደሆኑ ስፍራዎች መሄድ እንደማይቻለው አይነት ተደርጎ ተነግሯል፡፡ "በሰማይ ወዳለው ከፍ ያለ ስፍራ እንደማይደረስ… በሲኦል ካዳለው ጥልቅ ስፍራ ይልቅ የማይደረስበት ነው" (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሶፋር ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው አንድ ሰው እግዚአብሔርን ሙሉ ለሙሉ ለመረዳት አንዳች ነገር ማድረግ አይችልም የሚለውን ለማሳየት ነው፡፡ "አንዳች ነገር ማድረግ አትችልም" ወይም "በዚያ መታወቅ ያለበትን ሁሉ ማወቅ አትችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሊያመለክት የሚችለው አማራጭ ትርጉሞች 1) የእጋዚአብሔርን ታላቅነት 2) የእግዚአብሔርን ጥበብ ታላቅነት
የእግዚአብሔር ታላቅነት ወይም ጥበብ የተገለጸው በርቀት እንደሚለካ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔር… ማንንም በእስርቤት አስገብቶ ቢዘጋበት"
"ፍርድ" የሚለው ረቂቅ ስም "ዳኘ" በሚል ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አግዚአብሔር ሊፈርድበት ፈልጎ ማንንም ወደ እርሱ ቢጠራ/ቢሰበስብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ ማንም እግዚአብሔርን ማስቆም እንደማይችል ትኩረት ይሰጣል፡፡ "ማንም ሊያስቆመው አይችልም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ኃጢአትን እንደሚያይ ትኩረት ይሰጣል፡፡ "እርሱ በእርግጥ ይህንን ያያል!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"መረዳት" የሚለው ረቂቅ ስም "ተረዳ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሞኝ ሰው ግን ይህንን አይረዳም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
የሜዳ አህያ በፍጹም ሰው መውለድ እንደማይችል ሁሉ ሞኝ ሰውም ይህን መረዳት ማግኘት አይችልም፡፡ "የሜዳ አህያ ሰው ከወለደ ብቻ ያን ጊዜ ሞኝ ሰው መረዳትን/ጥበብን ያገኛል" ወይም "አህያ ሰው ሊወልድ አንደማይችል ሁሉ ሞኝ ሰውም መረዳት/ጥበብን ማግኘት አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ልብ የሚወክለው አስተሳሰብን እና ዝንባሌን ነው፡፡ ልብን ማስተካከል የሚለው የሚወክለው ልብን ማረምን ነው፡፡ "ዝንባሌህን ብታስተካክል እንኳን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔርን እርዳታ መጠየቅን የሚወክል ድርጊት ነው፡፡ "ወደ እግዚአብሔር ጸልይ ወደ እርሱ ልመናህን አቅርብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እጅ የሚወክለው እንድ ሰው የሚያደርገውን ነገር ነው፡፡ "ባለፈው ዘመን ክፉ ነገር አድርገህ ቢሆን እንኳን" ሚለው ውሰጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኃጢአትን ከኋላ መተው የሚወክለው ኃጢአትን መስራትን ማቆምን ነው፡፡ "ነገር ግን ከዚያ በኋላ ክፉ ነገሮችን ማድረግ ታቆማለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እርክሰት እንዲኖር የሚለው የሚወክለው ጽድቅ ያልሆነ ነገር የሚያደርጉ ሰዎችን ነው፡፡ "በቤትህ የሚኖሩ የረከሱ ነገሮችን እንዲያደርጉ አትፍቀድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ፊትህን ወደ ላይ አንሳ" የሚለው የሚወክለው ልበ ሙሉ እና ጀግና የሆነ ሰውን ዝንባሌ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ሶፋር መከራን አልፎ ከሄደ ወራጅ ውሃ ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ "ታስታውሰዋለህ፣ ነገር ግን መከራው አልፎ እንደሄደ ውሃ ይረሳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሶፋር ትኩረት ለመስጠት ተመሳሳይ የሆነን ሃሳብ ይደግማል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ብሩህነት የሚወክለው ባለጸጋ እና ደስተኛ መሆንን ነው፡፡ "ህይወትህ ልክ እንደ እኩለ ቀን የብልጽግና እና የደስታ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጨለማ እግርን እና ሃዘንን ይወክላል፡፡ "ምንም እንኳን ከባድ ችግር እን ሀዘን ቢኖርም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ማለዳ የሚወክለው ብርሃን፣ ብልጽግናን እና ደስታን ይወክላል፡፡ "እንደ ማለዳ ብልጽግና እና ደስታ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሶፋር ተመሳሳይ ሃሳብን ትኩረት ለመስጠት እና የሚቻል መሆኑን ለመግለጽ ሲል ይደግማል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና መላምታዊ ሁኔታዎች የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "በሰላም ማረፍ" የሚለው "ዕረፍት" ማለት ነው፡፡ "በሰላም" የሚለው ሀረግ "በደህና/በአስተማማኝ" በሚለው ቃል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በሰላም ማረፍ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስም የሚሉትን ይመልከቱ)
ሶፋር ተመሳሳይ የሆነ ሃሳብ የሚደግመው ትኩረት ለመስጠት እና የሚቻል መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና መላምታዊ ሁኔታዎች የሚሉትን ይመልከቱ)
"ረፍት" የሚለው ረቂቅ ስም "አረፈ" ከሚለው ግስ ጋር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጋድም ትላለህ ደግሞም ታርፋለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
የእነርሱ ዐይኖች የሚወክሉት መረዳታቸውን ነው፡፡ "የክፉ ሰዎች መረዳት ይጨልማል" ወይም "ክፉ ሰዎች መረዳት/እውቀት ማግኘት አይችሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ በድርጊታቸው ይሳለቃል፣ ሀሳባቸው ምን ያህል የማይረባ እንደሆነ ያሳያቸዋል፡፡ "በእርግጥ እናንተ እንዲህ ያላችሁ ቁምነገረኞች ናችሁ፣ እውቀት ካለ እናንተ መኖር አትችልም" ወይም "እናንተ ብቸኛ ጥበብ ያላችሁ ሰዎች አድርጋችሁ ራሳችሁን ታሳያላችሁ፣ እናንተ በሞታችሁ ጊዜ ጥበብ ትጠፋለች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት የሚለውን ዘይቤ ይመልከቱ)
"በእርግጥ"
በቁጥር 2 እና 3 ይህ ብዙ ቁጥር ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
"እናንተ ሁሉንም ነገር የምታውቁ ጠቃሚ ሰዎች ናችሁ"
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው ለአድማጮቹ ግልጽ መሆን ያለበትን እውነት ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በገለጻ መልክ ሊቀርብ ይችላል፡፡ " በእርግጥ እንደ እነዚህ ያሉ ነገሮችን የማያውቅ ሰው የለም" ወይም "በእርግጥ እያንዳንዱ ሰው እነዚህን ነገሮች ያውቃል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ሀረጎች መሃል ያለው ግንኙነት "ምንም እንኳን" በሚሉት ቃላት ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ምንም እንኳን እግዚአብሔርን ጠርቼ የመለሰልኝ ብሆንም፣ አሁን ግን የወዳጆቼ መሳለቂያ ሆኛለሁ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አያያዥ ቃላት የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ሀረጋት መሃል ያለው ግንኙነት "ምንም እንኳን" በሚሉት ቃላት ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ምንም ያለ ነቀፋ እና ትክክለኛ ሰው ብሆንም፣ አሁን ግን የሰው መሳለቂያ ሆኛለሁ" (አያያዥ ቃላት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሃሳብ"፣ "ምቾት"፣ "ንቀት"፣ "መከራ የደረሰበት/ዕደለ ቢስ" የሚሉት በሌሎች ሀረጋት ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "ቀላል ህይወት የሚመራ ሰው መከራ የሚቀበለውን ሰው ይንቀዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
መከራ ማምጣት የሚወክለው ነገሩ እንዲሆን ምክንያት መሆንን ነው፡፡ "ብዙ መጥፎ ነገሮች እንዲፈጸሙ ምክንየት መሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የእግር መንሸራተት የሚወክለው በአደጋ ወይም ችግር ውስጥ መሆንን ነው፡፡ "አሁንም በችግር ውስጥ ለሚገኙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የእነርሱ ድንኳን ይበለጽጋል የሚለው የሚወክለው ዘራፊዎች በድንኳናቸው ባለጸጋ እንደሚሆኑ ነው፡፡ "ዘራፊዎች በራሳቸው ድንኳን ውስጥ በብልጽግና ይኖራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"የገዛ እጃቸው" የሚለው ለጥንካሬ ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን፤ "አማልክቶቻቸው" የሚለው ለኩራታቸው ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ "በችሎታቸው እጅግ ይመካሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ 4 ሃሳቦች፤ አውሬዎች፣ ወፎች፣ ምድር እና አሶች ሁሉም ከኢዮብ ወዳጎች ይልቅ እግዚአብሔርን መረዳት እንደሚችሉ ይገልጻሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ምፀት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በኢዮብ ቁጥር 7 እና 8 ላይ ብዙ ቁጥር ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
በዐረፍተ ነገሩ የመጀመሪያ ክፍል ላይ የሚገኘው ትዕዛዝ እንደ መላምታዊ ሁኔታ ሆኖ ያገለግላል፡፡ "አውሬዎችን ብትጠይቁ ኖሮ፣ እነርሱ ባስተማሩዋችሁ ነበር፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስልጣን እና ሃላፊነቶች - ሌሎች ጥቅሞች እንዲሁም መላምታዊ ሁኔታዎች የሚሉትን ይመልከቱ)
በዐረፍተ ነገሩ የመጀመሪያ ክፍል ላይ የሚገኘው ትዕዛዝ እንደ መላምታዊ ሁኔታ ሆኖ ያገለግላል፡፡ የሰማይ ወፎችን ብትጠይቁ ኖሮ፣ እነርሱ ባስተማሩዋችሁ ነበር፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስልጣን እና ሃላፊነቶች - ሌሎች ጥቅሞች እንዲሁም መላምታዊ ሁኔታዎች የሚሉትን ይመልከቱ)
በዐረፍተ ነገሩ የመጀመሪያ ክፍል ላይ የሚገኘው ትዕዛዝ እንደ መላምታዊ ሁኔታ ሆኖ ያገለግላል፡፡ "ወይም ከምድር ጋር ብትነጋገሩ ኖሮ፣ ባስተማረቻችሁ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስልጣን እና ሃላፊነቶች - ሌሎች ጥቅሞች እንዲሁም መላምታዊ ሁኔታዎች የሚሉትን ይመልከቱ)
"የባህር አሶችን ጠይቁ" የሚለው ትዕዛዝ ከቀደሙት ዐረፍተ ነገሮች ለማለት የተፈለገው ይታወቃል፡፡ እንደ መላምታዊ ሁኔታ ሆኖ ይሰራል፡፡ "የባህር አሶችን ብትጠይቁ ኖሮ፣ ለእናንተ ያሳውቋችሁ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ እና ስልጣንና ሃላፊነቶች - ሌሎች ጥቅሞች እንዲሁም መላምታዊ ሁኔታዎች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ ሁሉም እንስሳት ያህዌ ይህን እንዳደረገ ያውቃሉ የሚለውን ያጎላል፡፡ ይህ ጥያቄ በገለጻ መለክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ " ይህን… ከእነዚህ ሁሉ መሃል እያንዳንዱ እንስሳ ያውቃል፡፡"በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የያህዌ እጅ የሚወክለው የእርሱን ሀይል ነው፡፡ "ያህዌ ይህንን በሀይሉ አድርጓል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
የያህዌ እጅ የሚወክለው የእርሱን ሀይል ወይም መቆጣጠር/መግዛት ነው፡፡ "እግዚአብሔር እስትንፋስ ያለውን ነገር ሁሉ ህይወት ይቆጣጠራል፤ ደግሞም ለሰው ሁሉ እስትንፋስን ይሰጣል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እስትንፋስ" የሚወክለው ህይወትን ወይም ለመኖር ያለ አቅምን/ችሎታ ነው፡፡
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ሰዎች ሌሎች የሚናገሩትን በስማት ነገሩ መልካም መሆኑን ወይም አለመሆኑን እንደሚመዝኑ/እንደሚፈርዱ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ጆሮ እና ላንቃ ለመስማት እና ጣዕም ለመለየት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ናቸው፡፡ "ሰዎች የሚናገሩትን እንሰማለን ደግሞም ምግብን እንደምቀምስ እንቀምሰዋለን ደግሞም እናጣጥመዋለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር እንደዚሁም ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"የእድሜ ባለጸጎች ጥበብ አላቸው፡፡" "ጥበብ" የሚለው ረቂቅ ስም "ብልህ" በሚለው ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ወንዶች" የሚለው ቃል በአጠቃላይ ሰዎች የሚለውን ያመለክታል፡፡ "አዛውንቶች ብልህ ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ጥንካሬን የሚገልጹ ቃላት ሴቶችን ሲያካትቱ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ሰዎች ረጅም እድሜ በኖሩ መጠን እውቀት/መረዳትን እያገኙ ይሄዳሉ የሚለውን ነው፡፡ "መረዳት" የሚለው ረቂቅ ስም "ብዙ መረዳት" በሚለው ሀረግ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች ረጅም እድሜ ሲኖሩ መረዳት ይጨምራሉ/ያገኛሉ" ወይም "ብዙ ዘመን የኖሩ ሰዎች ብዙ መረዳት አላቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ12፡13 እግዚአብሔር ጠቢብ እና ታላቅ ነው ይላል፡፡ የምዕራፉ ቀሪ ክፍል እግዚአብሔር ስለ ሰራቸው በጥበብ የተሞሉ እና ታላላቅ ስራዎች በመናገር ይህ እውነት መሆኑን ያሳያል፡፡
"ጥበብ" እና "ታላቅነት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች "ጠቢብ" እና "ታላቅ" በሚሉ ቅጽሎች ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "እግዚአብሔር ጠቢብ እና ታላቅ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"እይ" ወይም "አድምጥ" ወይም "ልነግርህ ስላለው ነገር ትኩረት ስጥ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ይህን ማንም ዳግም ሊገነባው አይችልም" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"መፍታት" የሚለው ረቂቅ ስም "ነጻ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ያሰረውን፣ ማንም ነጻ ሊያወጣው አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ውሃን መገደብ/መያዝ የሚለው ሊኖረው የሚችለው ትርጉሞች 1) ዝናብ እንዳይዘንብ ቢከለክል፡፡ "ዝናብ እንዳይዘንብ ቢከለክል ምድር ትደርቃለች" ወይም 2) ወራጅ ውሃን ከመፍሰስ ቢያስቆም፡፡ "ውሃ እንዳይወርድ ቢያግድ ምድር ትደርቃለች" በሚሉት ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች፤ እነርሱን መልቀቅ የሚለው ዘይቤ ነው ትርጉሙም 1) ዝናብ እንዲዘንብ ቢያደርግ/ዝናብን ቢያዘንብ፡፡ "ብዙ ዝናብ ቢያዘንብ፣ ምድሪቱ ትጥለቀለቃለች" ወይም 2) ውሃ እንዲወርድ/እንዲፈስ ቢያደርግ፡፡ "ብዙ ውሃ እንዲወርድ ቢያደርግ፣ ምድር ትጥለቀለቃለች" በሚሉት ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ብርታት" እና "ጥበብ" የሚሉት ረቂቅ ስሞች "ብርቱ" እና "ጠቢብ" በሚሉ ቃላት ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "እግዚአብሔር ብርቱ እና ጠቢብ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
በእግዚአብሔር ሀይል ስር የሚለው የሚገልጸው እግዚአብሔር በሁሉም ላይ ገዢ መሆኑን ነው፡፡ "በሀሰት የሚያምኑ እና ለሌሎች የሚዋሹ ሰዎች ሁለቱም በእርሱ ሀይል ስራ ናቸው" ወይም "እግዚአብሔር በሃሰት በሚያምኑ እና ለሌሎች ሃሰትን በሚናገሩ በሁለቱም አይነት ሰዎች ላይ ገዢ ነው" በሚሉት ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
አማካሪዎችን በባዶ እግር መላክ የእነርሱን ጥበብና ስልጣን መቀማት ማለት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሀዘን" የሚለው ረቂቅ ስም "መመረር" ወይም "ማዘን" በሚሉ ቃላት ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ደግሞም በጣም ያዝናሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ ፈራጆች ሞኞች እንዲሆኑ ያደርገል"
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ነገሥታት ከዚህ በኋላ ስልጣን እንዳይኖራቸው ያደርጋል ለሚለው ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "የነገሥታትን ስልጣን ይቀማቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) ሰዎችን ነገስታት ከጫኑባቸው ቀንበር ነጻ ማውጣት ለሚለው ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ነው፡፡ "እርሱ ነገሥታት በህዝቡ ላይ የጫኑትን ቀንበር ያነሳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ልብስ ምናልባት ባርያ የሚለብሰው ልብስ ይሆናል፡፡ ይህንን ልብስ ንጉሦችን ማልበስ የሚገልጸው ንጉሦችን ባሮች ማድረግን ነው፡፡ "እርሱ ነገሥታት የባሮችን ልብስ እንዲለብሱ ያደርጋል" ወይም "እርሱ ባሮች ያደርጋቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ካህናትን ባዶ እግራቸውን መስደድ ስልጣናቸውን መቀማትን ያመለክታል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሀዘን" የሚለው ረቂቅ ስም "መመረር" ወይም "ማዘን" በሚሉ ቃላት ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ደግሞም በጣም ያዝናሉ" ወይም "ደግሞም ይመረራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ሀይለኞችን ያሸንፋል"
ንግግራቸውን ያቀላል/ያርቃል የሚለው የሚገልጸው መናገር እንዳይችሉ ያደርጋቸዋል ማለትን ነው፡፡ "ይታመኑ የነበሩትን መናገር የማይችሉ ያደርጋቸዋል" ወይም "ሌሎች ያምኗቸው የነበሩትን ጸጥ ያሰኛቸዋል" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
መረዳታቸውን ይወስዳል የሚለው የሚገልጸው መረዳት ወይም ጥሩ ውሳኔ መስጠት እንዳይችሉ ማድረግ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትረጉሞች 1) በእድሜ ትልቅ የሆኑ ሰዎች ወይም 2) መሪዎች የሚሉ ናቸው፡፡
በልዑላን ንቀት ማፍሰስ ህዝቡ እንዲንቃቸው ማድረግ ለሚለው (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ቀበቶ የጥንካሬ ምልክት ነው፡፡ የሀያልን ሰው ቀበቶ መፍታት የሚወክለው አቅሙን ከእርሱ መንጠቅ እና ሰውየወን ደካማ ማድረግን ነው፡፡ "ሃያልንን ደካማ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ነገሮችን መግለጽ የሚወክለው እነርሱን እንዲታወቁ ማድረግን ነው፡፡ "በጨለማ ያሉ ጥልቅ ነገሮች" የሚወክለው ሰዎች የማያውቋቸውን ነገሮች ነው፡፡ "እርሱ ሰዎች የማያውቋቸውን ምስጢሮች እንዲታወቁ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ነገሮችን ወደ ብርሃን ማምጣት የሚወክለው እንዲታወቁ ማድረግን ሲሆን፣ እዚህ ስፍራ "ጥላዎች" በጥላ ውስጥ ለተደበቁ ነገሮች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ነው፡፡ ይህም በተራው እግዚአብሔር ከሰዎች ለደበቀው እውነት ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ "ማንም ሊመለከተው የማይችለውን ነገር እንዲታወቅ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"እርሱ መንግሥታትን ትልቅ ያደርጋል" ወይም "እርሱ መንግሥታት ብዙ መሬት እንዲኖራቸው ያደርጋል"
እግዚአብሔር አህዛብን ይመራል የሚለው የሚወክለው እግዚአብሔር ጠላቶቻቸው እንዲመሯቸው ያደርጋል የሚለውን ነው፡፡ "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚወክለው ህዝቦችን ነው፤ እዚህ ስፍራ እነዚያን አገራት ሰዎች ነው፡፡ "እንደዚሁም እርሱ ጠላቶቻቸው እንደ እስረኛ እንዲመሯቸው ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ማስተዋላቸውን መውሰድ የሚለው የሚወክለው እንዳያስተውሉ ማድረግን ነው፡፡ "እርሱ የምድር ህዝቦች መሪዎች እንዳያስተውሉ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መንገድ በሌለበት በበረሃ መንከራተት የሚለው የሚወክለው በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ መሆንን እና መሄጃን አለማወቅን ነው፡፡ "መንገድ በሌለበት ጠፍ መሬት እንደሚንከራተት ምን ማድረግ እንዳለበት እንደማያውቅ ሰው እርግጠኛ አለመሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ብርሃን በሌለበት በጨለማ መሆን የሚወክለው እውቀት ማጣትን ነው፡፡ "ሰዎች ያለ ብርሃን በጨለማ ለመራመድ እንደሚታገሉ እነርሱም ያለ እውቀት ውሳኔ ለመስጠት ይታገላሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እንደጠጣ/እንደሰከረ ሰው መንገዳገድ የሚለው የሚወክለው ያለ አላማ መኖርን ነው፡፡ "ሲራመድ እንደሚነገዳገድ የሰከረ ሰው ያለ አላማ እንዲኖሩ ያደርጋቸዋል" ወይም "ወደ ፊት እና ወደ ኋላ እንደሚንገዳገድ እንደ ሰከረ ሰው ያለ አላማ ይንከራተታሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ለወዳጆቹ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
"ተመልከት" ወይም "አድምጥ" ወይም "ለምናገረው ትኩረት ስጥ"
ኢዮብ እነዚህን ነገሮች በዐይኑ በማየቱ ራሱን የሚገልጸው ዐይኖቹን አድርጎ ነው፡፡ "ይህንን ሁሉ አይቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እነዚህን ነገሮች በጆሮው በመስማቱ ራሱን የሚገልጸው ጆሮቹን አድርጎ ነው፡፡ "ይህን ሰምቼ ተረድቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"የምታውቁትን፣ እኔም አውቃለሁ" ወይም " እናንተ የምታውቁትን ያህል እኔም አውቃለሁ"
ኢዮብ ለወዳጆቹ መናገሩን ይቀጥላል
የኢዮብ ወዳጆች እየፈረዱበት ነው፣ ነገር ግን እውነት እየተናገሩ አይደለም፡፡ ይልቁንም ኢዮብ ቅሬታውን እያቀረበ ከእግዚአብሔር ጋር እየተከራከረ ነው፡፡
ኖራ መቀባት ወይም እውነትን መሸፈን የሚገልጸው እውነትን መተውን ነው፡፡ "እውነትን በሀሰት ትደብቃላችሁ" ወይም "ትዋሻላችሁ ደግሞም እውነትን ተዋላችሁ/ትጥላላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ባለ መድሃኒት መሆን የሚወክለው ሌላውን የሚያጽናና ሰው መሆንን ነው፡፡ ምንም የማትጠቅሙ ማለት ማድረግ ያለባቸውን እንዴት እንደሚያደርጉ አያውቁም ማለት ነው፡፡ "ሰው እንዴት እንደሚፈውሱ እንደማያውቁ ባለመድሀኒቶች ናችሁ" ወይም "እናንተ ልታጽናኑኝ መጣችሁ፣ ነገር ግን ያልሰለጠነ መድሃኒተኛ እንዴት እንደሚፈውስ እንደማያውቅ ሁላችሁም እንዴት እንደምታጽናኑ አታውቁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ "ዝም በሉ" ወይም "መናገራችሁን አቁሙ" ማለት ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነርሱ ጥበብ የሞላበትን ነገር እየተናገሩ ይመስላቸዋል፣ ኢዮብ ግን መናገራቸውን አቁመው ዝም ቢሉ የበለጠ ጥበበኞች እንደሚሆኑ ይነግራቸዋል፡፡ "ጥበብ" የሚለው ረቂቅ ስም "ጠቢብ" በሚለው ቃል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ያንን ብታደርጉ ጠቢብ ትሆናላችሁ" ወይም "መናገራችሁን ብታቆሙ፣ ጠቢብ መስላችሁ ትታያላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ለወዳጆቹ መናገሩን ይቀጥላል
እዚህ ስፍራ "ከንፈሮች" የሚለው የሚወክለው ተናጋሪውን ሰው ነው፡፡ "እኔ ራሴ የምለውነውን ነገር አድምጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እነዚህን ሁለት ጥያቄዎች የሚጠቀመው ወዳጆቹ ያለ ጽድቅ/በክፉ በመናገራቸው ሊወቅሳቸው ነው፡፡ "እናንተ ለእግዚአብሔር የምትናገሩ ይመስላችኋላ፣ ነገር ግን በክፋት/ጽድቅ የሌለበትን ነገር እየተናገራችሁ ነው፡፡ በማታለል እየተናገራችሁ ነው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"መዋሸት" ወይም "ውሸት መናገር"
ለእግዚአብሔር ደግነትን ማሳየት የሚወክለው እግዚአብሔርን መርዳትን ወይም እግዚአብሔርን ከኢዮብ ማማረር መከላከልን ነው፡፡ ኢዮብ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመባቸው ወዳጆቹ ለእግዚአብሔር እንቆምለታለን ብለው በማሰባቸው ሊወቅሳቸው ነው፡፡ "እግዚአብሔር እንድትከራከሩለት ይፈልጋል ብላችሁ ታስባላችሁን? ጠበቃ በፍርድ ቤት እንደሚካከር ለእግዚአብሔር እንደምትከራከሩለት ታስባላችሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እንዳሁም ምፀት የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ለወዳጆቹ መናገሩን ይቀጥላል
እዚህ ስፍራ "ከውጭ ሲያገኛችሁ" በዘይበያዊ አነጋገር "ሲመረምራችሁ" የሚል ትርጉም አለው፡፡ ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው እግዚአብሔር ወዳጆቹን በመረመራቸው ጊዜ ስህተተኞች ሆነው ስለሚያገኛቸው ሊያስጠነቅቃቸው ፈልጎ ነው፡፡ "እግዚአብሔር በመረመራችሁ ጊዜ፣ ለእናንተ መልካም አይሆንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እናንተን ይገስጻል"
"ለሌላው በድብቅ አድልዎ ብታደርጉ፡፡" ወገናዊነትን ማሳየት የሚመለክተው፣ ዳኛው ያ ሰው መልካም ነው እንዲል ስለ አንድ ሰው መልካሙን ብቻ መናገርን ነው፡፡ ይህንን በድብቅ ማድረግ ማለት በትክክል የተናገሩ ማስመሰል ሲሆን፣ በእርግጥ ግን ሲታይ ከአንዱ ሰው ይልቅ ለሌላው ማድላት ነው፡፡
ኢዮብ ለወዳጆቹ መናገሩን ይቀጥላል
ኢዮብ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው ወዳጆቹን ለመገሰጽ ነው፡፡ ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኢዮብ አግዚአብሔርን መፍራት አለባችሁ እያላቸው ነው፡፡ "ግርማው ሊያስፈራችሁ፣ እርሱን መፍራት ሊወድቅባችሁ ይገባል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) ኢዮብ ወዳጆቹን እግዚአብሔርን ፍሩት ይላቸዋል፡፡ "ግርማው ያስፈራችኋል፣ ደግሞም የእርሱ ማስደንገጥ በላያችሁ ይወድቃል!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ማስደንገጥ በሰዎች ላይ መውደቅ የሚለው የሚወክለው እነርሱ እጅግ ይፈራሉ የሚለውን ነው፡፡ "እናንተ እጅግ አትደነግጡምን" ወይም "ደግሞስ እጅግ አትፈሩም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አመድ የሚወክለው ጥቅም እና እድሜ የሌላቸውን ነገሮች ነው፡፡ "የእናንተ ምርጥ አባባሎች እንደ አመድ እርባና ቢሶች ናቸው" ወይም "የእናንተ ምርጥ አባባሎች/ምሳሌዎች ነፋስ ጠርጎ እንደሚወስዳቸው አመድ ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ሊሰጥ የሚችለው ትርጉም 1) ራሳቸውን ለመከላከል የሚናገሩት ወይም 2) ለእግዚአብሔር ጥብቅና ለመቆም የሚናገሩት
ኢዮብ ለወዳጆቹ መናገሩን ይቀጥላል
ይህ ፈሊጣው አገላለጽ ነው "ዝም በሉ" ወይም "መናገራችሁን አቁሙ" ማለት ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣው አገላለጽ ነው "እኔኝ መሳሰጨነቃችሁን አቁሙ" ወይም "እኔን ማስተጓጎላችሁን አቁም" ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በአንድ ሰው ላይ የሚመጡ ነገሮች የሚወክሉት በዚያ ሰው ላይ የሚሆኑ ነገሮችን ነው፡፡ ይህ አገላለጽ የሚጀምርበት "ይሁን" የሚለው አባባል በእርሱ ላይ ስለሚደርሰው ነገር ግድ የለውም ማለት ነው፡፡ "በእኔ ላይ ሊደርስ ያለው ማናቸውም ነገር ይድረስብኝ" ወይም "በእኔ ላይ ስለሚደርሰወ ነገር ግድ አይለኝም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስጋ" የሚለው ለህይወት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ጥርስ" እና "እጆች" የሚሉት ራሱን ስለ መግዛቱ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ናቸው፡፡ እነዚህ ሁለት ሀረጋት በአንድነት ኢዮብ ከእግዚአብሔር ጋር በመከራከር ህይወቱን አሳልፎ ለመስጠት ፈቃደኛ መሆኑን ያጎላሉ፡፡ "ህይወቴን አሳልፌ ለመስጠት ዝግጁ ነኝ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ለወዳጆቹ መናገሩን ጨርሶ በቀጥታ ከእግዚአብሔር ጋር መናገር ይጀምራል፡፡
"ነጻ መውጣት" የሚለው ረቂቅ ስም "ነጻነት" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር እኔን ነጻ የሚያወጣበት ምክንያት ይህ ነው" ወይም "እግዚአብሔር እኔን ከችግሮቼ የሚያድነኝ ከዚህ የተነሳ ነው" በሚሉት ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ንግግሩን የሚጀምረው በቀጥታ ወደ እግዚአብሔር በመጮህ/በመናገር ነው፡፡
እነዚህ ሁለት መስመሮች በመሰራታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ደግሞም ኢዮብ እግዚአብሔር እንዲሰማው የሚያቀርበውን ጥያቄ አጉልተው ይገልጻሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"መናገር/ማወድ" የሚለው ረቂቅ ስም "ተናገረ/አወጀ" በሚል ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ጆሯችሁ የሚለው የሚወክለው መስማትን ነው፡፡ "የምናገረውን ስሙ" ወይም "የምለውን ስሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ለእግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል
ይህ ተከትሎ የሚነገረውን ያጎላል፡፡ "እነሆ አሁን ስማ" ወይም "እባክህ ስማኝ"
መከላከያውን በስርአት ማቅረብ የሚወክለው ራሱን ለመከላከል የሚያቀርበውን መወሰንን ያመለክታል፡፡ "እርሴን እንዴት እንደምከላከል በሚገባ አስቤበታለሁ" ወይም "ያለኝን ሀሳብ እንዴት እንደምገልጽ ወስኛለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀምበት ትክክለኛ እስከሆነ ድረስ ከእርሱ ጋር ማንም ሊከራከር እንደማይችል ያለውን እምነት ለመግለጽ ነው፡፡ "በፍርድ ቤት ማንም ከእኔ ጋር ይከራከራል ብዬ አላምንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከእኔ ጋር ለመከራከር ብትመጡ"
ስህተተኛ መሆኑ ከተረጋገጠ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ስህተተኛ መሆኔን አንተ ካረጋገጥህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ህይወቱን አሳልፎ መስጠቱ ለሞት ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "እሞታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ለእግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል
"ፊት" የሚገለጸውን አካል ይወክላል፡፡ "ከአንተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ከባድ/የሚጫን እጅ አንድን ሰው የሚጫን ነገር ማድገረግን የሚገልጽ ሜቶኖሚ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ እጅን ማንሳት እነዚያ ነገሮችን ማድረግ ማቆምን የሚገልጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "እኔን መጫንህን አቁም/እጅህን ከእኔ አንሳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"ማስጨነቅህ" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው ሰዎች እግዚአብሔርን እንዲፈሩ የሚያደርጋቸውን ምክንያት ነው፡፡ "አታስጨንቀኝ/አታስፈራኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ለእግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው እግዚአብሔር እያደረሰበት ስላለው ነገር ለማማረር ነው፡፡ ምናልባትም መልስ ለማግኘት ተስፋ እያደረገ ይሆናል፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ፊትን ከሌላው መደበቅ የሚወክለው ለመመልከት አለመፈለግን ወይም ለማየት መቃወምን ነው፡፡ "እኔን ማየት አልፈለግክም" ወይም "ተውከኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እነዚህን ጥያቄዎች የሚጠቀምባቸው እርሱ እዚህ ግባ የማይባል እና ደካማ ሳለ እግዚአብሔር ኢዮብን መከታተሉና ማሳደዱ ዋጋ እንደሌለው ለእግዚአብሔር ለመናገር ነው፡፡ "ቅጠል" እና "የደረቀ እብቅ" የኢዮብን ደካማነት፣ አቅመቢስነት እና ተሰባሪነት የሚገልጹ ዘይቤዎች ናቸው፡፡ "አንተ ታሳድደኛለህ፣ እኔ ግን ነፋስ እንደሚጠርገው ቅጠል እና እንደ ደረቅ እብቅ ደካማነኝ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እንደዚሁም ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ጉዳዩን ለእግዚአብሔር ማቅረቡን ያበቃል
"መራራ ነገሮች" የሚለው የሚወክለው መክሰስን ነው፡፡ "አንተ በእኔ ላይ ክስን ታቀርባለህ/ትጽፋለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የወጣትነቱን ታማኝነት ማጣት መውረስ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች፡ 1) በወጣትነቱ ታማኝነት ማጣት/ኃጢአት በደለኛ መሆን፡፡ "በወጣትነቴ ኃጢአት አሁንም ድረስ በደለኛ አደርገኸኛል" ወይም 2)በወጣትነት ኃጢአቱ እየተቀጣ ይገኛል፡፡ "በወጣትነቴ በሰራሁት ኃጢአት እየቀጣኸኝ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ወጣት" የሚለው ረቂቅ ስም "ታዳጊ" ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ታዳጊ ሳለሁ የሰራሁት ኃጢአት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ማድረግ የሚወክለው ወንጀል የሰራ እና እስረኛ የሆነ ይመስል፣ ኢዮብን መቅጣትን እና በነጻነት እንዳይኖር መከልከልን ነው፡፡ "እግሮቼን በእግር ግንድ ያጣበቅከኝ ያህል ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች፡ 1) የእስረኛን እግሮች በፍጹም መንቀሳቀስ እንዳይችል አድርጎ በአንድ ስፍራ የሚይዝ ማሰሪያ ወይም 2) መንቀሳቀሱን ከባድ የሚያደርግበት በእስረኛ እግሮች ዙሪያ የሚደረግ ሰንሰለት፡፡ እነዚህ እንደ ቅጣት መልክ የሚያገለግሉ ናቸው፡፡
"መንገዶች" የሚለው የሚወክለው ኢዮብ ያደረጋቸውን ነገሮች ነው፡፡ "ያደረግኳቸው ነገሮች በሙሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የእግሩ ጫማ የሚወክለው የሚራመደውን ሰው ነው፡፡ "የተራመድኩባቸውን ስፍራዎች ሁሉ መረመርህ/ተከታተልህ" ወይም "አንድ ሰው የረገጣቸው ቦታዎች ሁሉ እንደሚታዩ የሰራኋቸውን ነገሮች ሁሉ ተከታተልክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ህይወቱን ከበሰበሰ ነገር ጋር ያነጻጽራል፡፡ ቀስ በቀስ ወደ ሞት እየሄደ ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ራሱን አይጦች በልተው ከቀዳደዱት ጨርቅ ጋር ያመነጻጽራል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ምዕራፍ በኢዮብ 12፡1 የተጀመረው የኢዮብ ንግግር ይቀጥላል፣ ኢዮብ ከእግዚአብሔር ጋር ይነጋገራል፡፡
ይህ ወደዚህ ዓለም የተወለደውን ሁሉ፣ ወንድንም ሴትንም በአጠቃላይ ሰውን ያመለክታል፡፡ (ጉልበትን/ጡንቻማነትን የሚያመለክቱ ቃላት ሴቶችን ሲያካትቱ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰው አጭር እድሜ እንዳለው በማጋነን የቀረበ አገላለጽ ነው፡፡ "በጣም አጭር ጊዜ ብቻ የሚኖር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
"በችግር የተሞላ" መሆን የሚወክለው ብዙ ችግር ማጋጠሙን ነው፡፡ "ብዙ ችግር አለው" ወይም "ብዙ ተሰቃየ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የሰው እድሜ እንደ አበባ እድሜ አጭር ነው፣ ደግሞም በቀላሉ ይሞታል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የሰው አጭር ህይወት በፍጥነት ከሚጠፋ ጥላ ጋር ተነጻጽሯል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እግዚአብሔር በእርሱ ላይ እንዲህ እንዲያተኩር አለመፈለጉን ይጠቁማል፡፡ "ከእነዚህ አንዱን አልተመለከትክም" ወይም "ለእነዚህ ብዙ ትኩረት አልሰጠህም፡፡ እባክህ በእኔ ላይ ብዙ አታተኩር፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ አንድን አካል መመልከት የሚወክለው በእርሱ ላይ ለመፍረድ ትኩረት መስጠትን ነው፡፡ "ትኩረት ስጥ" ወይም "ከዚያ ላይ ስህተትን መፈለግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ኢዮብ እንደ አበባ በቶሎ ጠፊ ሆኖ ሳለ እግዚአብሔር በእርሱ ላይ መፍረዱ እንዳስደነቀው ለመግለጽ ነው፡፡ "ነገር ግን አንተ በእኔ ላይ ፈረድክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው እርሱ ንጹህ ስላልሆነ ነገር የሚያውቀውን እግዚአብሔር በኢዮብ ላይ እንዲያደርግ ለመገፋፋት ነው፡፡ "ማንም ንጹህ ካልሆነ ነገር ንጹህ ነገርን ማምጣት አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ የሰውን ቀናት ትወስናለህ" ወይም "አንተ ሰው የሚኖርበትን ዘመን ትወስናለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰው የሚኖርበት ወራት ቁጥር በእግዚአብሔር ዘንድ መሆኑ የሚወክለው ሰው የሚኖርበትን ወራት ቁጥር የሚወስነው እግዚአብሔር መሆኑን ነው፡፡ "ምን ያህል ወራት እንደሚኖር አንተ ትወስናለህ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ገደብን ማለፍ የሚለው የሚወክለው አንድ ሰው እንዲኖር እግዚአብሔር አስቀድሞ የወሰነለት ዘመን መኖር ነው፡፡ "አንተ የሚሞትበትን ጊዜ ወስነሃል፣ እናም ሰው ያንን አልፎ መኖር አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አንድን ስራ ለመስራት የተቀጠረ እና ከዚያ ወደ ቤቱ የሚሄድ ሰው
"ተስፋ" የሚለው ረቂቅ ስም "ተስፋ" በሚል ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ተስፋ ከቁር 7-9 ባለው ውስጥ ተብራርቷል፡፡ "ዛፍ ዳግም እንደሚኖር ተስፋ ልናደርግ እንችላለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"እንደገና መብቀል ሊጀምር /ሊያቆጠቁጥ ይችላል"
መጥፋ የሚወክለው መሞትን ነው፡፡ "ስለዚህም አዳዲሶቹ ቅርንጫፎች አይደርቁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ቢሆንም እንኳን"
ዛፉ ከተቆረጠ በኋላ ታች ከመሬቱ ላይ ብቅ ብሎ የሚቀረው ክፍል
ይህ የሚገልጸው የሞተው ጉቶ ልክ ውሃ ማሽተት እንደሚችል እና ውሃ በአቅራቢያው እንደሚገኝ ተደርጎ ነው፡፡ "ጥቂት ውሃ እንኳን በአቅራቢያው ቢኖር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ የሚለውን ዘይቤ ይመልከቱ)
"ማደግ/ማቆጥቆጥ ይጀምራል"
ዛፍ ቅርንጫፍ ማውጣቱ የሚወክለው ቅርንጫፎች በዛፍ ላይ ማደጋቸውን ነው፡፡ "ቅርንጫፎች በጉቶው ላይ እንደ ተክል ማደግ ይጀምራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ የሚለውን ዘይቤ ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥጣቄ የተጠቀመው ሰው በሞተ ጊዜ፣ እንደማይገኝ አጉልቶ ለማሳየት ነው፡፡ "የት እንደሆነ ማንም አያውቅም" ወይም "ላይመለስ ሄዷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሞት ዳግም የሚከናወን ነገር አለመሆኑ የተነጻጸረው አንዴ የተነነ ውሃ ዳግም ሊመለስ ካለመቻሉ ጋር ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጋት አንድ አይነት ሀሳብን ይገልጻሉ፤ ይህም መደጋገም የተደረገው ሞት የመጨረሻ ነገር መሆኑን ለማጉላት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
መጋደም የሚለው የሚወክለው መሞትን ነው፡፡ "እንደዚሁም ሰዎች ይሞታሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዳግም መነሳት የሚወክለው ዳግም መኖር የሚለውን ነው፡፡ "ዳግም አይኖርም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ በአንድነት ያገለገሉት ሞት የመጨረሻ መሆኑን ለማጉላት ነው፡፡ መተኛት የሚለው የሚወክለው መሞትን ሲሆን መንቃት ደግሞ የሚወክለው ዳግም መኖርን ነው፡፡ "የሞቱ ሰዎች ዳግም አይኖሩም፣ እናም ከሞት አይነሱም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
ይህ ኢዮብ በጣም የሚፈልገውን ነገር ግን በእርግጥ ይሆናል ብሎ የማይጠብቀውን ነገር የሚያሳይ ቃለ አጋኖ ነው፡፡ "ብትሰውረኝ በወደድሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)
"በእኔ ላይ ቆልፍ" ወይም "ሰውረህ አስቀምጠኝ"
አንድን ሰው አለመርሳት/ማስታወስ ስለዚያ ሰው ማሰብን የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ስለ እኔ አስብ" ወይም "እኔን አስታውስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በውስጠ ታዋቂነት የተሰጠ ምላሽ "አይ" የሚል ነው፡፡ "የሞተ ሰው፣ ዳግም በህይወት አይኖርም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከሆነ" የሚለው ምን እንደሚያመለክት ከቀደመው ሀረግ ይታወቃል፡፡ "እርሱ ዳግም ቢኖር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ብደክም እንኳን ዘመኔን ሁሉ በዚያ ለመቆየት"
"መለቀቅ/መታደስ" የሚለው ረቂቅ ስም "ተለቀቀ/ታደሰ" በሚል ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እስከምለቀቅ ድረስ" ወይም "አንተ እስከምትለቀኝ/እስክታድሰኝ ድረስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
"እኔ ምላሽ እሰጣለሁ"
"ፍላጎት" የሚለው ስም "ፈለገ" ወይም "ወደደ" በሚል ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ ትፈልጋለህ/ትናፍቃለህ" ወይም "አንተ ትወዳለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የእግዚአብሔር እጆች የሚወክሉት እርሱ ነገሮችን መስራቱን ነው፡፡ ኢዮብ ራሱን የእግዘአብሔር የእጆቹ ስራ አድርጎ ይገልጻል፡፡ "አኔን ያበጀኸኝ አንተ ነህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ መደብ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ግሶች ሁለቱ በአንድነት አንድን ድርጊት ይገልጻሉ፡፡ "በንቃት ትከታተላለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሄንዲየዲስ/ሁለት ቃላት ‘እና' በሚል አያያዥ ቃል የሚገኛኙበትና አንድን ጥልቅ ሀሳብ ለመግለጽ የሚያገለግል ዘይቤያዊ አነጋገር)
እርምጃ/ኮቴ የሚለው የሚወክለው ህይወቱን ወይም ያደረገውን ነው፡፡ "ህይወቴ" ወይም "ያደረግኳቸው ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሶስት ሀረጎች ተመሳሳይ ሀሳብን ይገልጻሉ፣ በአንድነት የዋሉት እግዚአብሔር ይቅር እንደሚለው ያለውን እርግጠኝነት/ልበሙሉነት ለመግለጽ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የኢዮብን ኃጢአት አለመቁጠር የሚወክለው ስለ እርሱ ኃጢአት አለማሰብን ነው፡፡ "ኃጢያቴን አትመለከትም" ወይም "ስለ እኔ ኃጢአት አታስብም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መተላለፍን በከረጢት ማተም የሚለው የሚገልጸው ኃጢአትን መሸፈን እና ስለ እርሱ ማሰብን አለመፍቀድ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንድን ነገር በከረጢት ውስጥ እንደደበቀ ሰው መተላለፌን ማሰብ አትፈቅድም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እንዳይታይ የአንድን ሰው በደል መሸፈን የሚወክለው ስለዚያ ማሰብን አለመፍቀድን ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በደሌን ትሸፍናለህ" ወይም "ኃጢአቴን ትተውልኛለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ላይ "ከስፍራቸው ይጠፋሉ/መታሰቢያ ያጣሉ" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ ሙሉ ለሙሉ ይደመሰሳሉ ማለት ነው፡፡ ይህ ሀረግ "መውደቅ" የሚለውን ቃል በማብራራት ጥፋቱ ሙሉ ለሙሉ መሆኑን ያጎላል፡፡ "ታራሮች ሙሉ ለሙሉ ይፈራርሳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አለቶች ከስፍራቸው ቁልቁለል ይንከባለላሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በቋንቋችሁ ቀላል ከሆነ፣ ይህንን ሀረግ በቁጥር 18 መጀመሪያ ላይ መጻፍና ጽሁፉን በዚያው መሰረት ማስተካከል ትችላላችሁ፡፡ "ልክ እንደ ምድር አፈር፣… የሰውን ተስፋ ትደመስሳለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ ሚለውን ይመልከቱ)
ተስፋን መደምሰስ የሚወክለው/የሚገልጸው ሰዎች ተስፋ የሚያደረጓቸው ነገሮች እንዳይሆኑ ማድረግ ነው፡፡ "አንተ የሰው ተስፋ እውን እንዳይሆን ታግዳለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ተስፋዎች" የሚለው ረቂቅ ስም "ተስፋ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰው ተስፋ የሚያደርጋቸው ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
"እርሱ" የሚለው ቃል ማናቸውንም ሰው ያመልክታል፡፡ "አንተ ሁልጊዜም ሰውን ታሸንፋለህ" ወይም "አንተ ሁልጊዜም ሰዎችን ታሸንፋለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ማለፍ የሚለው የሚወከወለው/የሚገልጸው ሞትን ነው፡፡ "እርሱ ይሞታል" (ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ከመሞቱ አስቀድሞ የሚገጥመው ስቃይ ፊቱ እንዲጨማደድ ያደርጋል ወይም 2) አንድ ሰው ሲሞት፣ እግዚአብሔር የሰውየውን ፊት የተለየ ያደርገዋል
ይህ የሚገልጸው እንዲሞት ማድረግን/መፍቀድን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መዋረድ/ዝቅ መደረግ የሚለው የሚገልጸው ወይም የሚወክለው እንዲያፍር መደረግን ነው፡፡ "እንዲዋረዱ ከተደረገ" ወይም "ሰዎች ካሳፈሯቸው/ካዋረዷቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ የቴማን ሰዎች ቴማናውያን ተብለው ይጠራሉ፡፡ ይህ ስም በኢዮብ 2፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ይህን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠቀመው ኢዮብን ለመገሰጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር/መግለጫ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ብልህ ሰው እርባና ቢስ ምላሽ መስጠት የለበትም አሊያም ራሱን በምስራቅ ነፋስ መሙላት የለበትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ነፋስ የሚወክለው ባዶነትን ነው፡፡ ይህ ሀረግ የሚናገረው ያ ሰው በነፋስ እንደተሞላ ሁሉ ባዶ እና ትርጉም አልባ ቃላትን የሚናገርን ሰው ነው፡፡ "ራሱን በባዶ ቃላት የሞላ" ወይም "ትርጉም የለሽ ቃላት ብቻ ያሉት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሞቃት አየር" ወይም "የበረሃ ነፋስ"
ኤልፋዝ ይህን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠቀመው ኢዮብን ለመገሰጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር/መግለጫ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ትርፍ በሌለው ወሬ አሊያም አንዳች መልካ ማድረግ በማይችልበት ንግግር ምክንያት ማቅረብ/መከራከር የለበትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "በተናገርከው እና ባደረግከው ምክንያት፣ ሌሎች ከእንገዲህ እግዚአብሔርን አያከብሩም" ወይም 2) "አንተ ከእንግዲህ እግዚአብሔርን አታከብርም"
ማሳነስ/ትንሽ ማድረግ
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) " ሌሎች ራሳቸውን ለእግዚአብሔር እንዳይሰጡ ይህን አስቸጋሪ አድረገሃል" ወይም 2) "አንተ ከእንግዲህ ራስህን ለእግዚአብሔር አሳልፈህ አትሰጥም"
የአንድን ሰው መንገድ ማገድ
"በተመስጦ" ወይም "ግድ መሰኘት/ዋጋ መስጠት"
ይህ የሚገልጸው "ኃጢአት" አስተማሪ እንደሆነ ተደርጎ እና የኢዮብ አንደበት/አፍ ደግሞ የተገለጸው ይህን እየተማረ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ ማለት ደግሞ ንግግሩ በኃጢአቱ እጅግ ተጽዕኖ አድሮበታል ማለት ነው፡፡ "ኃጢአትህ እንደ አስተማሪ ነው አፍህ ደግሞ እንደ ተማሪ ነው" ወይም "አሁን እንደምትምትናገረው እየተናገርክ የምትገኘው በኃጢአትህ ምክንያት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ስለ ኢዮብ ይናገራል፣ ነገር ግን ለተናገረው ትኩረት ለመስጠት የሚያመለክተው ስለ "አንደበቱ/አፉ" ነው፡፡ "አንተ ተናገርክ" ወይም "የተናገርከውን የተናገርከው አንተ ነህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ተንኮለኛ ሰው እንደ "ምላሱ" የሚናገርበትን መንገድ ነው፡፡ "ተንኮለኛ ሰው በሚናገርበት መንገድ መናገር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ለእነርሱ በመዋሸት ሌሎችን የሚጎዳ ሰው
ይህ በተናገሩት ላይ ትኩረት ለመስጠት በ"አንደበታቸው/አፋቸው" አማካይነት ኢዮብን እና ኤልፋዝን ያመለክታል፡፡ "አንተ እኔ በተናገርኩት ሳይሆን ራስህ በተናገርከው በራስህ ላይ ትፈርዳለህ" ወይም "የምፈርድብህ እኔ ሳልሆን በተናገርከው በራስህ ላይ ትፈርዳለሁ" በሚለው ወስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስለ ኢዮብ ይናገራል፣ ነገር ግን በተናገረው ላይ ትኩረት ለመስጠት "ከንፈሮቹን" ያመለክታል፡፡ "የገዛ ቃላቶችህ" ወይም "አንተ ትመሰክራለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እያንዳንዱ ቁጥር ሁለት ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄን የያዘ ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ በውስጠ ታዋቂነት የተቀመጠው ምላሽ "አይደለም" የሚል ነው፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር/በገለጻ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በመጀመሪያ የተወለድከው ሰው አንተ አይደለህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ በውስጠ ታዋቂነት የተቀመጠው ምላሽ "አይደለም" የሚል ነው፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር/በገለጻ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከኮረብቶቸ አስቀድመህ አልተፈጠርክም/ከእነርሱ አስቀድመህ ወደ ህልውና አልመጣህም" ወይም "እግዚአብሔር ኮረብቶችን ወደ መኖር ከማምጣቱ አስቀድሞ አንተን ወደ መኖር አላመጣህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር አምጥቶህ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ በውስጠ ታዋቂነት የተቀመጠው ምላሽ "አይደለም" የሚል ነው፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር/በገለጻ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንተ የእግዚአብሔርን ምስጢራዊ እውቀት አልሰማህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እውቀትን በራሱ ሊወስናት እንደማይችል ትኩረት ይሰጣል፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር/በገለጻ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እውቀትን በራስህ ልክ ልትወስናት አትችልም" ወይም "ብቸኛው ጠቢብ ሰው አንተ አይደለህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ በውስጠ ታዋቂነት የተቀመጠው ምላሽ "ምንም የለም" የሚል ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር/በገለጻ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኛ የማናውቀው አንተ የምታውቀው ምንም ነገር የለም" ወይም "አንተ የምታውቀውን ነገር ሁሉ፣ እኛም ደግሞ እውቃለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ሰዎቹ ያላቸው መረዳት "በውስጣቸው" እንዳለ አንድ ነገር ሆኖ ነው፡፡ "አንተ የምትረዳውን ማናቸውንም ነገር እኛም ደግሞ እንረዳዋለን" ወይም "አንተ የምታውቀውን ነገር ሁሉ እኛም ደግሞ እናውቃለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ስለ ራሱ እና ከአዛውንቶች፣ እንደዚህም ከትውልድ ትውልድ ሲተላለፍ የመጣውን ጥበብን ስላገኙ ሌሎች ሰዎችም ልክ እነዚህ ሽማግሌዎች በአካል ከእነርሱ ጋር እንደሚገኙ አድርጎ ይናገራል፡፡ "እኛ ከአዛውንቶች፣ ከአባትህ አስቀድሞ ከተወለዱ ሰዎች ጥበብ አግኝተናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ክስን ያዘለ ነው፣ ለዚህ ጥያቄ በውስጠ ታዋቀነት የቀረበው ምላሽ "አዎን" የሚል ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር/በገለጻ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የእግዚአብሔር ማጽናናት ጥቂት ነገር ሆኖንሃል፣ በእርጋታ ወደ አንተ የመጣውን ምክር ንቀሃል"
"ማበርታት" ወይም "ርህራሄ/አዘኔታ"
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚወክለው የአንድን ሰው ስሜት ነው፡፡ "ለምን ስሜትህ ይዞህ ይሄዳል?" ወይም "ለምን ስሜትህ ውሳኔህን እንዲመራ ትፈቅዳለህ?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ፈሊጣው ነገጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ማንላበት ኢዮብ መቆጣቱን ሊያመለክት ይችላል፤ በተለይም የዐይኖቹን ሁኔታ ሊያመለክት ይችላል፡፡ "ስለ ምን ዐይኖችህ የተቆጡ መሰሉ" ወይም "ለምን ተቆጣህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መንፈስህ" የሚለው የሚያመለክተው መላውን ማናነትን ነው፡፡ "ራስህን መልስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው የእርሱን ንግግር ነው፡፡ "አንተ በእርሱ ላይ የማይገባ ነገሮችን ተናግረሃል" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ጥያቄዎች በመሰረቱ አንድ አይነት ናቸው፤ በአንድነት የቀረቡት ሰው ፍጹም መሆን እንደማይችል ለማጉላት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠየቀው ሰው ሙሉ ለሙሉ "ንጹህ" መሆን እንደማይችል ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር/በገለጻ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰው ሙሉ ለሙሉ ንጹህ ሊሆን አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በመንፈሳዊነት ተቀባይነት አለው ብሎ የሚቆጥረው ሰው በአካሉ ንጹህ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠየቀው ሰው ሙሉ ለሙሉ "ጻድቅ" መሆን እንደማይችል ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር/በገለጻ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከሴት የተወለደ ሰው ሙሉ ለሙሉ ጻድቅ ሊሆን አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል እዚህ ስፍራ ያገለገለው የኢዮብን ትኩረት ቀጥሎ ወደሚነገረው ነገር ለመሳብ ነው፡፡ "አድምጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"የእርሱ መልአክት"
እግዚአብሔር በመንፈሳዊነት ተቀባይነት አለው ብሎ የሚቆጥረው በአካል ንጹህ እንደሆነ ተደርጎ ተወስዷል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እይታ የሚወክለው ፍርድን ወይም ሚዛንን ነው፡፡ "በእርስ ፍርድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ደግሞም ሰው ምን ያህል ክፉ እንደሆነ ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ኃጢአት እንደ ውሃ ልትጠጣው የምትችለው ነገር እንደሆነ አድርጎ ይገልጻል፡፡ ክፉ ሰው ኃጢአት መስራትን ምን ያህል እንደሚፈልግ ያነጻጸረው በፈቃዱ ቀዝቃዛ ውሃ ለመጠጣት ካለው ፍላጎት ጋር ነው፡፡ "ንጹህ ኩባያ ውሃ ለመጠጣት ያላቸውን ፍላጎት ያህል ኃጢአትን የሚወዱ" ወይም "ውሃ የሚጠጡትን ያህል ደጋግመው ክፉ ስራ የሚሰሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "እኔ አብራራልሃለሁ" ወይም "እኔ ግልጽ አደርግልሃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ አውጃለሁ"
ኤልፋዝ አባቶቻቸው በአላማ እነዚህን ነገሮች እንዳስማሯቸው ትኩረት ይሰጣል፡፡ "አባቶቻቸው በግልጽ አስተምረዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት/ላይዶክስ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ምድሪቱን ለብቻቸው የሰጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ምንም ባዕድ በመካከላቸው አልኖረም፣ በተለይ በአህዛብ ሃይማኖት ተጽእኖ ስር እንዳይወድቁ ይህ ሆነ፡፡ "ከሌላ አገር ማንም ሰው መጥቶ ስለ እግዚአብሔር የተሳሳተ ሃሳብ እንዲኖራቸው ምክንያት አልሆነም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ብዙ ስቃይ ማየት፡፡" ይህ የአካል ወይም የስሜት ስቃይ ነው
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አግኢአብሔር የመደባቸው አመታት ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "የተዘጋጁ" ወይም "የተለዩ" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሳያቋረጥ የሚያስፈራውን ድምጽ ይሰማል"
ኤልፋዝ በኢዮብ 15፡20 መግለጽ የጀመረውን ክፉ ሰው ማብራራቱን ይቀጥላል
እዚህ ስፍራ "ጨለማ" ለእግር ወይም እድለቢስነት ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ "መጥፎ እድልን ማምለጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" ክፉ ሰውን ለመግደል የሚጠብቅን ጠላት የሚወክል ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሰው ይገድከኛል ብሎ ፈርቷል፡፡ "አንድ ሰው ይገድለኛል ብሎ ፈርቷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) መገደሉ የተረጋገጠ ነው፡፡ "ሊገድለው የሚጠብቅ ሰው አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እንጀራ/ዳቦ" የሚያመለክተው በአጠቃላይ ምግብን ነው፡፡ "ለ እንጀራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "የጥፋት ቀን" ወይም "የሞቱ ሰአት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "በቶሎ የሚመጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥፋት" እና "ጭንቀት" የሚሉት ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው፣ የስሜቱን ጥልቀት ያጎላሉ፡፡ እዚህ ስፍራ እነዚህ ስሜቶች ክፉውን ሰው የሚያጠቁ ጠላቶች እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ሰውኛ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ከአቅም በላይ" ወይም "ማሸነፍ"
ይህ ጥፋቱ እና ጭንቀቱ ለጦርነት እንደተዘጋጀ ንጉሥ እንዴት በእርሱ ላይ እንዳየሉበት ያነጻጽራል፡፡ "ልክ ለጦርነት እንደ ተዘጋጀ ንጉሥ በእርሱ ላይ ተነስተውበታል/አይለውበታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"እጁን በእግዚአብሔር ላይ አወዛውዟል፡፡" ይህ የጠብ ምልክት ነው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት)
ይህ ክፉ ሰው በእግዚአብሔር ላይ እርሱን ለማጥቃት ይመስል በጠብ የሚያደርገውን የሚገልጽ ነው፡፡ "እግዚአብሔርን ማጥቃት/መድፈር" ወይም "በእግዚአብሔር ላይ መነሳት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በእርሱ ጠንካራ ጋሻ"
"ይህ" የሚለው በቀደመው ቁጥር ክፉ ሰው በእግዚአብሔር ላይ መነሳቱን ያሳያል
ክፉ ሰው እንደ ሰባ እና ደካማ ሰው ተገልጽዋል፤ እርሱ ግን እግዚአብሔርን እስከሚያሸንፍ ድረስ ጠንካራ እንደሆነ እንደሚያምን ተደርጎ ቀርቧል፡፡ "እርሱ ፊቱ እና ሽንጡ በስብ የተሸፈነ ደካማ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
"ወና በሆነ ስፍራ"
እርባና ቢስ የሆኑ ነገሮች ቁልል
እነዚህ ሁለት ምፀታዊ አገላለጾች የብልጽግና ተቃራኒው እንደሚደርስበት፣ ማለትም ደሃ እንደሚሆን ይናገራሉ፡፡ "ይደኸያል፣ ገንዘቡ ሁሉ ይጠፋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት/ላይዶክስ የሚለውን ይመልከቱ)
ጨለማ እዚህ ስፍራ ላይ ሞትን ይወክላል፡፡ "በሞት ጨለማ ውስጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እሳት/ነበልባል የሚወክለው የእግዚአብሔርን ፍርድ ሲሆን፣ የቅርንጫፎች መድረቅ የሚወክለው አንድም የክፉ ሰው ሃብት መጥፋቱን፣ አሊያም የሚሞት መሆኑን ነው፡፡ "እሳት የእርጥብ እንጨትን እርጥበት እንደሚያደርቅ፣ እግዚአብሔር ያለውን ነገር ሁሉ ይወስድበታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የእግዚአብሔር "እስትንፋስ" የሚለው የሚወክለው የእርሱን ፍርድ ነው፡፡ "የእግዚአብሔር እስትንፋስ" ወይም "የእግዚአብሔር ፍርድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የእርሱን መሞት ነው፡፡ "እርሱ ይሞታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው በማይረቡ ነገሮች ከታመነ የሚደርስበት ነገር ነው፡፡ "በእነርሱ ላይ ከታመነ፣ ሽልማቱ የማይረቡ ነገሮች ይሆናሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ከግንዱ ተገነጥሎ እንደ ደረቀ ቅርንጫፍ የሚገረጣ ወይም የሞተ የሚመስልን ሰው ነው፡፡ "የሞተ ዛፍ ቅርንጫፍ እንደማይለመልም እርሱም የሞተ ይመስላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሳሳይ ትርጉን የሰጣሉ፤ የተደገሙት ነገሩ እንደሚሆን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ያልበሰለ የወይን ፍሬውን እደሚጥል የወይን ተክል ክፉ ሰው ይበልጥ እየደከመ እና እየሞተ የሚሄድ መሆኑን ነው፡፡ "የወይን ተክል ያልበሰለ ፍሬውን እንደሚጥል፣ ክፉ ሰው ጥንካሬው ይክደዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው የወይራ ዛፍ አበባውን እንደሚያረግፍ ክፉ ሰው እየደከመ እና እየሞተ እንደሚሄድ ነው፡፡ "የወይራ ዛፍ አበባውን እንደሚያረግፍ ክፉ ሰውም ጥንካሬው ይክደዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔር የለሽ የሆኑ ሰዎች ስብስብ"
"በጉቦ የተሰራ ድንኳን" የሚለው ሀረግ እነዚህ ክፉ ሰዎች ድንኳናቸው የገዙት በጉቦ ባገኙት ገንዘብ ነው ማለት ነው፡፡ "ከጉቦ ባገኙት ገንዘብ የገዙት ድንኳን በእሳት ይቃጠላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሀብት ንብረት የሚለውን ይመልከቱ)
ተመሳሳይ ሀሳብ ሶስት ጊዜ የሚደጋገመው እነዚህ ሰዎች ምን ያህል ክፉ ነገር እንደሚያደርጉ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ክፉ ነገሮችን ለማድረግ የሚያቅዱ እና ያንንም የሚያደርጉ ሰዎች፣ ሴት ጸንሳ እንደምትወልድ እነዚህም ክፉ ነገርን ጸንሰው እንደሚወልዱ ይገልጻል፡፡ "እነርሱ ተንኮልን ለማድረግ አቅደው ክፉ ነገሮችን ያደርጋሉ፤ ሁልጊዜም ሌሎችን ለማታለል ያቅዳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ማህጸን" የዋለው ጸንስ የሚጸነሰው በማህጸን እንደሆነ ሁሉ ይህን ትኩረት ሰጥቶ ከሰው ጋር አያይዞ ለመግለጽ ነው፡፡ "ይጸንሳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔን ከማጽናናት ይልቅ፣ ሁላችሁም ታስጨንቁኛላችሁ"
ኢዮብ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠቀመው እርባና የሌላቸውን ቃላት መናገራቸውን እንዲያቆሙ መፈለጉን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር/በገለጻ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እርባና ቢስ የሆኑ ቃሎቻችሁ ማብቂያ ቢኖራቸው ምን ያህል ደስ ባለኝ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠቀመው ኤልፋዝን ለመገሰጽ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "አንተ" የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተውም ከኢዮብ ጋር ንግግሩን የጨረሰውን ኤልፋዝን ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር/በገለጻ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኤልፋዝ ሆይ፣ ለእኔ እንዲህ ያለ መልስ መስጠትህን ማቆም ይኖርብሃል!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እርባና ስለሌላቸው ነገሮች ስለማሰብ የሚናገረው እርሱም ቃላትን አጠረቃቅሞ መናገር እንደማይቸግረው ለመግለጽ ነው፡፡ "እኔም ቃላትን አሳክቼ መናገር እችላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አይሆንም የሚለውን ለማሳየት የሚደረግ ድርጊት፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"መሳለቅ" የሚለውን ቃል በግስ መልኩ መጠቀም ይቻላል፡፡ "በእናንተ ላይ መሳለቅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"አንደበት/አፍ" እና "ከንፈር" ሰው አንደበቱን እና ከንፈሩን በመጠቀም ለሚናገራቸው ቃለት ወይም መልዕክቶች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ ኢዮብ በሽሙጥ እየተናገረ ሲሆን ከሚናገረው ተቃራኒውን ማለቱ ነው፡፡ "በእርግጥ ንግግሬ እናንተን አያበረታታም! በእርግጥ ሀዘናችሁን አያቀልም" ወይም "እናንተ አስቀድማችሁ እኔን በተናገራችሁበት መንገድ እናንተን በመናገር፣ እናንተን አላበረታታም ወይም ሀዘናችሁን አላቀልም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ምፀት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የኢዮብ "አፍ" የሚወክለው እርሱ የተናገረውን ነው፡፡ "እኔ በምናገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እርሱ ለተናገራቸው ቃላት ወይም መልዕክቶች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "የማጽናናት ቃሎቼ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ምፀት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሀዘን አካላዊ ከባድ ሸክም እንደሆነ ይናገራል፡፡ "ሀዘናችሁን ያቀልላችኋል" ወይም "ሀዘናችሁ እንዲቀል ይረዳችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ያልተጠበቀና በቃላት ለመግለጽ የሚያዳግት "ታላቅ ሀዘን እና የስሜት ስቃይ" ቤተሰቡን እና ጤናውን በማጣት አጋጥሞታል
ኢዮብ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ዝም ማለቱ ስቃዩን ለማቃለል እንዳልረዳው ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በገለጻ/ዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ይህ ምንም አልረዳኝም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ አሁን ማጉረምረሙን ወደ እግዚአብሔር ዞር ያደርገዋል
"ቤተሰቤን ሁሉ ደመሰስህ"
ይህ ማለት የኢዮብ አካል ከሳ ቆዳው ተሸበሸበ ማለት ነው፡፡ "ከሰውነት ተራ ወጣሁ አካሌን አከሳኸው" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የሰውነቱን መክሳት በእርሱ ላይ ከሳሽ እንደሆነ አድርጎ ያቀርበዋል፡፡ "ደግሞም ይህ ሰዎች እኔን ኃጢአተኛ አድርገው እንዲያስቡ ያደርጋቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የአካሉን መክሳት በእርሱ ላይ ከሳሽ እንደሆነበት ይገልጻል፡፡ "ምን ያህል እንደከሳሁ ይመለከታሉ፣ ይህም ደግሞ እኔ ኃጢአተኛ እንደሆንኩ ያረጋግጣል ብለው ያስባሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኢዮብ የተጠቀሰው በእርሱ "ፊቱ" ነው፡፡ "በእኔ ላይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው እግዚአብሔር በኢዮብ ላይ ስቃይ ያደረሰበት ያደነውን ገድሎ እንደሚመገብ እንስሳ አድርጎ ነው፡፡ "እግዚአብሔር በእኔ በጣም ስለተቆጣ የዱር አውሬ በጥርሱ እንደሚቦጫጭቅ አካሌን ጠላት ሆኖ በጣጥሶታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እግዚአብሔርን ትልቅ መከራ እንዳደረሰበት እንደ "ጠላቱ" አድርጎ ይገልጻል
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ዐይኑን ተከለብኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አፍ መክፈት" የሚለው በመደነቅ አፍን ከፍቶ መመለከት ማለት ነው
እነዚህ ሁለት መስመሮች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ በአንድነት ሆነው የኢዮብን በእግዚአብሔር የመካድ ስሜት ያጎላሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "በቁጥጥራቸው ስር አደረገኝ"
እዚህ ስፍራ የሰው "እጅ" የሚያመለክተው በ"ቁጥጥሩ ስር" ማድረግን ነው፡፡ "ከተጽዕኗቸው ነጻ አውጣኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መከራውን እና ተስፋ መቁረጡን የሚገልጸው እርሱ ራ ወደ ትንንሽ ነገሮች እንደተሰባበረ አድርጎ ነው፡፡ "ነገር ግን የሚሰማኝ እርሱ እንደሰባበረኝ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የሚናገረው እግዚአብሔር ስቃይ እንዳደረሰበት እና ተስፋ እንዳስቆጠረው፣ እንደዚሁም ወደ ቁርጥራጭ ነገርነት እንዳደቀቀው ነው፡፡ "አንገቴን አንቆ ትንንሽ ነገር አድርጎ አድቅቆኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ራሱን የእግዚአብሔር ጥቃት ትኩረት እንደሆነና እግዚአብሔር ቀስቱን የሚያነጣጥርበት ኢላማው እንዳደረገው ይናገራል፡፡ "ኢላማው አድርጎኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ስለ ራሱ የሚናገረው የእግዚአብሔር ጥቃት ትኩረት እንደሆነ፣ እግዚአብሔር እርሱን እንደ ጥቃት ኢላማ ከፍ አድርጎ እንዳስቀመጠው የእግዚአብሔር ቀስተኞች ሊያጠቁት እንደከበቡት አድርጎ ነው፡፡ "የእርሱ ቀስተኞች ዙሪያዬን ከበውኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የደረሰበትን መከራ ስሜት የሚገልጸው እግዚአብሔር አካሉን በቀስቶች እንደበሳው በማነጻጸር ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "እግዚአብሔር" የሚለው የሚወክለው እርሱ የሚወረውራቸውን ቀስቶች ነው፡፡ "ኩላሊቴን እና ጉበቴን የእግዚአብሔር ቀስቶች እንደወጉኝ፣ ሀሞቴ በምድር ላይ እንደፈሰሰ ይሰማኛል፡፡ እርሱ አልተወኝም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የተሰማውን ስቃይ የሚገልጸው ራሱን እግዚአብሔር ካፈረሰው ግንብ ጋር በማነጻጸር ነው፡፡ "እግዚአብሔር እንዳፈረሰው ግንብ እንደሆንኩ ይሰማኛል" ወይም "እግዚአብሔር እንዳደቀቀው ግንብ እንደሆንኩ ይሰማኛል፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እግዚአብሔርን የሚገልጸው እርሱን እንደሚያጠቃ ወታደር ነው፡፡ "ሊያጠቃኝ ወደ እኔ እየሮጠ እንደሚመጣ ተዋጊ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከሰውነቱ ጋር እንደ ተያያዘ ሆኖ የተሰፋ ማቅ ስለ መልበስ ይናገራል፡፡ ሰዎች ብዙጊዜ ማቅ የሚለብሱት ሀዘናቸውን ወይም ታለቅ መከራ እንደደረሰባቸው ለመግለጽ ነው፡፡ "አዝኛለሁና ማቅ ሰፍቼ እለብሳለሁ" ወይም "ከማቅ የሰፋሁትን ልብስ እለብሳለሁ፣ ምክንያቱም አዝኛለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የኢዮብ "ቀንድ" የሚወክለው ቀድሞ የነበረውን አሁን ግን ከእርሱ ጋር የሌለውን ሀይሉን እና ስልጣኑን ነው፡፡ "አሁን እዚህ በትካዜ/በጣም በድባቴ ሆኜ በትቢያ ላይ እቀመጣለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የኢዮብ ዐይኖች የተወከሉት በ "ዐይኖቹ ሽፋሽፍት" ነው፡፡ ኢዮብ የዐይኖቹን መጨለም የሚገልጸው ዐይኖቹ የሞተ ሰው ዐይን እንደመሰሉ አድርጎ ነው፡፡ "በዐይኖቼ ዙሪያ ጥቁር ክቦች አሉ" ወይም "ዐይኖቼ እንደ ሞተ ሰው ዐይን ጥቁር ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"እጆች" የሚለው የሚወክለው የአንድን ሰው ችሎታ እና ድርጊት ነው፡፡ "በግፍ አንዳች አላደረግኩም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ሃሳቡን ለማጉላት ባትሰማውም አንኳን በቀጥታ ለ"ምድር" ይናገራል፡፡ ምድር ከሞቱ በኋላ ደሙን አውቃ እንደምትሸፍን ተደርጋ በሰውኛ ተገልጻለች፡፡ "ደሜን ምድር ሳትመጠው ከላይ ተቀምጦ እንዴት እንደሞትኩ ምስክር ቢሆን እመኛለሁ" (አፖስትሮፊ/በተለይ በአጠገብ የማይገኝን ነገር አጋኖ ለማመልከት የሚነገር ዘይቤ እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ስለ ራሱ ሞት የሚናገረው እንደሚገደል አድርጎ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "ደም" የሚለው የእርሱን መሞት የሚያመለክት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ምድር ሆይ፣ በምሞትበት ሰአት፣ አለአግባብ መሞቴን አትደብቂ" ወይም "አለ አግባብ መሞቴ አይደበቅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የእርሱ "ጩኸት" ሰው ሆኖ የደረሰበትን እና በፍጹም እረፍት ያሳጣውን ነገር ለሁሉም ሰው እንዲያሳውቅለት በመፈለግ ይናገራል፡፡ "ሁሉም ሰው በእኔ ላይ የደረሰውን ይስማ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ቃል የተጠቀመው ቀጥሎ ለሚናገረው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "አድምጡኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ጻድቅ መሆኔን ይመሰክራል"
ይፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "በሰማይ" ወይም "በላይ በሰማይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ንቀት" ወይም "መሳለቅ"
ኢዮብ ሀዘኑ ምን ያህል ብርቱ እንደሆነ ይገልጻል፡፡ ከዐይኖቼ እንባ ይጎርፋል በማለት ምን ያህል አዘውትሮ እንሚያለቅስ አጉልቶ ይናገራል፡፡ "በምጮህበት ጊዜ ዐይኖቼ በእንባ ይሞላሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
"ለእኔ፡፡" እዚህ ስፍራ ኢዮብ ራሱን በሶስተኛ መደብ ይጠቅሳል፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሦስተኛ መደቦች የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰው ለወዳጁ እንደሚያደርገው፡፡" ኢዮብ በሰማይ የሚኖረው ለእርሱ ምላሽ እንዲሰጥለት እንደሚፈልግ ይገልጻል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኢዮብ እንደሚሞት እያመለከተ ነው፡፡ "ስሞት ወደ አንድ ስፍራ እሄዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጠለ
ኢዮብ ስለ ራሱ በ"መንፈሱ" አማካይነት የሚያመለክተው ውስጣዊ ስሜቱን በትኩረት ለመግለጽ ነው፡፡ ሁለንተናው እንደደከመ እና አንዳች ጥንካሬ በውስጡ እንዳልቀረ ይናገራል፡፡ "እኔ ደክሜያለሁ" ወይም "አቅሜ ሁሉ ተሟጧል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"የእኔ እድሜ አብቅቷል" ወይም "በቅርቡ እሞታለሁ"
ይህ ሀረግ "መቃብርን" የሚገልጸው ኢዮብን በእንግድነት እንደሚቀበል ሰው አድርጎ ነው፡፡ "በቅርብ እሞትና እቀበራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"በዙሪያዬ የሚገኙት በእኔ ላይ እያፌዙ ነው"
"በእርግጠኝነት" ወይም "ስለዚያ ነገር ጥርጥር የለውም"
ኢዮብ ባየው ነገር ላይ ትኩረት ለመስጠት ራሱን በ "ዐይኖቹ" አማካይነት ይገልጻል፡፡ "እኔ ሁልጊዜም ማየት ያለብኝ" ወይም "ሁሌም መስማት የሚገባኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእነርሱ ስድብ፡፡" "ትንኮሳ" የሚለው ቃል በግስ መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እነርሱ ተነኮሱኝ" ወይም "እነርሱ ሊያናድዱኝ ሞከሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገር ይጀምራል፡፡ እዚህ ስፍራ ስለሚገኝበት ሁኔታ በእስርቤት ውስጥ እንደሚገኝ አድርጎ ይናገራል፡፡ ነጻ ይሆን ዘንድ ቃል እንዲገባለት እግዚአብሔርን ይጠይቃል፡፡ "እግዚአብሔር ሆይ፣ ከዚህ እስር እፈታ ዘንድ ቃል ግባልኝ" ወይም "ከእስር እንድፈታ ዋጋ ክፈል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው እርሱን ለረዳው የሚችል ሌላ ማንም እንደሌለ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በገለጻ/ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሊረዳኝ የሚችል ሌላ ማንም የልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጠለ
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእርሱን ወዳጆች ነው፡፡ እነርሱ በ "ልቦቻቸው" የተገለጹት ስሜታቸው ላይ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "ይዘሃቸዋል" ወይም "ጓደኞቼን ይዘሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"እንዲያሸንፉኝ አትፈቅድላቸውም"
"ማንም ቢሆን"
"ጥቅም ለማግኘት ብሎ ወዳጆቹን በሃሰት የሚወነጅል" ወይም "ሽልማት ለማግኘት ብሎ ወዳጁን የሚክድ"
እዚህ ስፍራ የሰውየው ልጆች የተገለጹት በ"ዐይኖቻቸው" ነው፡፡ ይህ ሀረግ የሚገልጸው አባቶቻቸው ወይም እናቶቻቸው በሰሩት ስራ ምክንያት ስለሚሰቃዩ ልጆች ነው፡፡ "ልጆቹ መከራ ይቀበላሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጠለ
ይህ ማለት ሰዎች ስለ እረሱ በፌዝ ይናገራሉ፤ ስሙንም በነቀፌታ/ስድብ ያነሳሉ፡፡ "በእርሱ ምክንያት፣ ሰዎች የእኔን ስም እንደ ስድብ አደረጉት" ወይም "በእነርሱ ምክንያት፣ ሰዎች ስሜን መተረቻ አደረጉት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰዎች ፊቴ ላይ ተፉ፡፡" በዚህ ባህል በአንድ ሰው ፊት ላይ መትፋት ታላቅ ስድብ ነበር፡፡ ፊት ላይ መትፋት በባህላችሁ የተለየ ትርጉም ካለው ይህንን በተለየ መልክ መጻፍ ትችላላችሁ፡፡ "ሰዎች ፊቴ ላይ በመትፋት እጅግ አዋርደው ሰደቡኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እይታውን እንደ "ዐይኖቹ" አድርጎ ይናገራል፡፡ "እጅግ ከማዘኔ የተነሳ እይታዬ ደካማ ሆነ" ወይም "ከሀዘኔ የተነሳ የታወርኩ ያህል ሆንኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ጥላ ምንም ውፍረት የለውም ይህ ነው በማይባል መጠን የሳሳ ነው፡፡ ይህ የኢዮብ የሰውነት ከፍሎች ምን ያህል ቀጭን እንደሆኑ የሚያሳይ ግነት ነው፡፡ "የአካል ክፍሎች ሁሉ በጣም የከሱ/ቀጭን ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ኩሸት እንዲሁም አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ መላ አካሉ ቀጭን መሆኑን ለማጉላት የዋለ አጠቃላይ አስተያየት ነው፤ ሆኖም በተለይ እጆቹን እና እግሮቹን ያመለክታል፡፡ "እጆቼ እና እግሮቼ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
"ይርበተበታሉ" ወይም "ይፈራሉ"
"በእኔ ላይ በደረሰው"
ይህ ፈሊጣው አነጋገር ነው፡፡ "በ…ምክንያት ይሰቃያል" ወይም "በ… በጣም ይቆጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጠለ
ይህ ፈሊጣው አነጋገር ነው፡፡ "በጽድቅ መንገድ መኖሩን ይቀጥላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ትሁት የሆነውን ሰው ንጹህ እጆች እንዳሉት ሰው አድርጎ ነው፡፡ "ትክክል የሆነውን የሚያደርግ እርሱ" ወይም "ትሁት የሆነ እርሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስለ አካላዊ ጥንካሬ ብቻ አይናገርም፤ ነገር ግን ስለ ሰው ፈቃድ እና ስሜት ጥንካሬም ጭምር ይናገራል፡፡
ኢዮብ የሚናገረው ለኤልፋዝ፣ በልዳዶስ እና ሶፋር ነው፡፡
ኢዮብ ወዳጆቹን እርሱ የተናገረውን እንዲሞግቱ/እንዲከራከሩ ይጋብዛቸዋል፡፡ " አሁን ቅረቡ፣ ዳግም ከእኔ ጋር ተከራከሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጠለ
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ጊዜዬ አልፏል" ወይም "ህይወቴ አብቅቷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የኢዮብ "ልብ" የሚወክለው ውስጣዊ ማንነቱን ነው፡፡ "እቅዶቼ መቼም አይፈጸሙም፣ እጅግ የተመኘኋቸው ነገሮችም እውን አይሆኑም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ሰዎችን ያመለክታሉ፣ እነርሱም የኢዮብ ወዳጆች የሆኑት ኤልፋዝ፣ በልዳዶስ እና ሶፋር ናቸው፡፡ ሁለተኛው ሀረግ ወዳጅነት የጎደለውን ዝንባሌያቸውን ያጎላል፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ሰዎቹ በእርግጥም ምሽቱን ወደ ቀን የለውጡ ይመስል ምሽቱን ቀን ነው እንደሚሉ ነው፡፡ "ምሽት ሆኖ ሳለ ቀን ነው ይላሉ" ወይም "ምሽት የቀን ተቃራኒ የሆነውን ያህል እውነት ከሆነው በተቃራኒ ይናገራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የተጠቆመው ፌዘኞች ጨለማ ቀርቦ ሳለ ብርሃን ነው ማለታቸው ነው፡፡ "ብርሃን ለጨለማ ቅርብ ነው ይላሉ" ወይም " ጨለማው እየመጣ፣ እየነጋ ነው ይላሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጠለ
እዚህ ስፍራ "ቢሆን" የሚሉት ሁኔታዎች ሁሉ "እስከ/ድረስ" የሚል ትርጉም አላቸው፡ ኢዮብ ሁሉም ነገሮች እውነት እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ "ብቸኛው ቤት ቢሆን … እስካነጥፍ ድረስ….ደግሞም እስከተናገርኩ ድረስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኢዮብ የሚናገረው፣ በጨለማ አልጋውን እያነጠፈ ባለበት ለሞት እየተዘጋጀ መሆኑን ነው፡፡ "በሞቱት መካከል ሄጄ ለመተኛት ራሴን አዘጋጅቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አልጋዬን አዘጋጃለሁ"
እነዚህ ሁለት መስመሮች አንዱ ለሌላው አማራጭ ሲሆን በአንድ ላይ የኢዮብን ተስፋ መቁረጥ ጥልቀት ያጎላሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"መቃብሩ"
ኢዮብ በቅርቡ ወደ መቃብሩ የሚኖረውን ቅርበት የሚገልጸው ሰው ከአባቱ ጋር ከሚኖረው ቅርበት ጋር በማነጻጸር ነው፡፡ "አንተ የአባቴን ያህል ለእኔ ቅርብ ነህ" ወይም "ስቀበር፣ አንተ የአባቴን ያህል ትቀርበኛለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ትል/የስጋ ወይም የእበት ትል፡፡" ትሎች የሞተ አካልን የሚበሉ ትንንሸ ፍጥረት ናቸው፡፡
ኢዮብ አንድ ሰው ከእናቱ ወይም ከእህቶቹ ጋር ከሚኖረው ቅርበት ጋር በማነጻጸር በቶሎ በመቃብር ውስጥ ከትል ጋር የሚኖረውን ቅርበት ይናገራል፡፡ "አንተ የእናቴ ወይም የእህቴን ያህል ለእኔ ቅርብ ነህ" ወይም "አንተ ለእኔ የእናትን ወይም የእህትን ያህል ቅርቤ ትሆናለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በውስጠ ታዋቂነት የተሰጠው መልስ "የትም የለም" የሚል ነው፤ ምክንያቱም ተስፋ ቆርጧል፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በገለጻ/ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔ ምንም ተስፋ የለኝም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የዋለው ማንም ሰው እርሱ አንዳች ተስፋ ይኖረዋል ብሎ እንደማያስብ ለማጉላት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በገለጻ/ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም ሰው ስለ እኔ ተስፋ አይታየውም" ወይም "ማንም ሰው ከእንግዲህ እኔ ምንም ተስፋ እንደሚኖረኝ አይጠብቅም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው)
በውስጠ ታዋቂነት የተሰጠው ምልስ "የለም" የሚል ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በገለጻ/ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ወደ ትቢያ…ተስፋ ከእኔ ጋር አይወርድም" ወይም "ወደ ትቢያ… ስወርድ ከዚያ ወዲያ ተስፋ አላደርግም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው)
ሲኦል በእርግጥ በር የለውም፣ ነገር ግን ኢዮብ ወደ መቃብር ለመግባቱ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ወደ መቃብር ስወርድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ እና ተስፋ ያደረኳቸው ነገሮች በ…ጊዜ" ወይም "እኔ እና ተስፋ ያደረኩት በ… ጊዜ" "እኛ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢዮብን እና ተስፋውን ነው፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ሞቼ ስቀበር" ወይም "ወደ መቃብር ስወርድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሥነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ
ሹሐዊው በልዳዶስ ከኢዮብ ጋር ይነጋገራል
"በልዳዶስ" የሹሐ ነገድ የሆነ ሰው የወንድ ስም ነው፡፡ ይህ በኢዮብ 8፡1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ኢዮብ ለረጅም ጊዜ ሲናገር ነበር ማለት ነው፡፡ ይህ በገለጻ/ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ንግግርህን አቁም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ምክንያታዊ ሁን፣ ደግሞም" ወይም "ስለእነዚህ ነገሮች አስብ፣ ደግሞም"
በልዳዶስ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ
በልዳዶስ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ኢዮብ ወዳጆቹን እንደ እንስሳ እና ማሰብ ወይም መናገር እንደማይችሉ አድርጎ መውሰድ እንደሌለበት አጉልቶ ለማሳየት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር በገለጻ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኛን እንደ አውሬ ወይም ማሰብ እንደማይችሉ መቁጠር የለብህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኛ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ምናልባት በልዳዶስን እና ሌሎቹን የኢዮብ ወዳጆች በመሆኑ አካታች አይደለም፡፡ (አካታች እና የማያካትት "እኛ" የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ መመልከት፣ ማየት የሚሉት በሚገባ ማሰብ ወይም በሚገባ አለማሰብ ለሚለው ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እይታ የሚወክለው ፍርድን ወይም ሚዛንን ነው፡፡ "በአንተ ሚዛን" ወይም "በአንተ አስተሳሰብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የእናንተ" የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው፡፡ በልዳዶስ ሽሙጥ በመጠቀም ኢዮብ ራሱን ታላቅ ሰው አድርጎ ማሰብ እንደሌለበት ይነግረዋል፡፡ "በአንተ ዐይን፣ በስህተት ትልቅ እንደሆንክ የምታስበው አንተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ አና ሲስተኛ መደብ እንዲሁም ምፀት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ በልዳዶስ የሚናገረው ኢዮብ በጉዳት ልይ የሚገኘው ከራሱ ቁጣ እና አለመታዘዝ የተነሳ እንጂ ቀደም ሲል ኢዮብ ሲናገር እንደቆየው ከእግዚአብሔር የተነሳ አለመሆኑን ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "እንባ"የሚለው ቃል "ጉዳት" ማለት ነው፡፡ "ከቁጣህ የተነሳ በራስህ ላይ ጉዳት ያመጣኸው አንተ ነህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠቁመው እነርሱ ጥፋተኛ አድርገው የሚቆጥሩትን ኢዮብን ዝም ማለት እና መተው መላውን ዓለም እንደመለወጥ ይቆጠራል፡፡ በልዳዶስ እዚህ ስፍራ እንዲህ ያለውን ታላቅ ማጋነን የሚጠቀመው ይህ ምን ያህል አስደንጋጭ እና አስፈሪ እንደሆነ እንደሚያስብ ለማጉላት ነው፡፡ በዐረፍተ ነገር/በገለጻ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በደለኛ የሆንከውን፣ እግዚአብሔር ዝም እንዲልህ እና እንዲተውህ መለመን እግዚአብሔር ለአንተ ሲል ምድርን ቸል እንዲላት የመጠየቅን ያህል ወይም አንተን ለማስደሰት ሲል አለቶችን ከስፍራቸው እንዲያስወግድ የመጠየቅ ያህል የማይረባ ነገር ነው!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ኩሸት እንደዚሁም አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሁሉም ሰው ምድርን መተው/መልቀቅ አለበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
x
በልዳዶስ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ
በላዳዶስ የክፉ ሰው አማሟት ሻማው ድርግም ብሎ እንደሚጠፋ አይነት መሆኑን ይናገራል፡፡ "የሚሆነው እንዲህ ነው፣ አንተ እንደሚያበቃልህ የክፉ ሰዎች ህይወት ሻማ ወይም የእሳት ነበላባል እንደሚጠፋ በፍጥነት ይጠፋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ይወገዳል/ያበቃለታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በልዳዶስ ስለ ክፉ ሰው አመሟት መናገሩን ይቀጥላል፡፡ ስለ ክፉ ሰው ህይወት በድንኳኑ እንዳለ ብርሃን አድርጎ ይናገራል፡፡ "በቤቱ ያለ ብርሃን ወደ ጨለማነት እንደሚለወጥ፣ ከበላዩ ያለ ብርሃን እንደሚጠፋ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በልዳዶስ ክፉውን ሰው መግለጹን ይቀጥላል
ይህ የሚናገረው ክፉ ሰው ለመራመድ አቅም አንደሚያጣ ሆኖ በድንገት ጥፋት እንደሚገጥመው ነው፡፡ "ለመራመድ አቅም እንደሚያጣ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የራሱ ምክር እንዲወድቅ ያደርገዋል፡፡" ይህ ክፉ ሰው ልክ እንደሚወድቅ አይነት ጥፋት እንደሚደርስበት ይናገራል፡፡ "የራሱ እቅድ ወደ ጥፋት ይመራዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የራሱ እግሮች ወደ መጥመድ/መረብ ይመሩታል፡፡" በልዳዶስ ይህንን ምስል የሚጠቀመው ክፉ ሰው ህይወቱን የሚኖርበት መንገድ ወደ ድንገተኛ ጥፋት ይመራዋል ለማት ነው፡፡ "በቀጥታ ወደ ወጥመድ እንደሚራመድ እራሱን ወደ መረብ የሚመራ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሲባጎ ወይም ገመድ በአንድነት በመሸመን ለወጥነድነት የሚሰራ ወንፊት/መረብ፡፡ ሰዎች እንስሳ ለማጥመድ መረብ ይተቀማሉ
እንስሳት በላዩ ሲረማመዱ ወደ ውስጥ እንደወድቁ ቅርንጫፎች እና ቅጠል በላዩ የተረበረበበት ጉድጓድ
በልዳዶስ ሶስት ትይዩ ንጽጽራዊ ምስሎችን በመጠቀም ክፉ ሰው እንዴት በድንገት ጥፋት እንደሚገጥመው መግለጹን ይቀጥላል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ አራት ሀረጎች ክፉ ሰው ጥፋት የሚደርስበት በወጥመድ እንደሚያዝ ሆኖ እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ "ወጥመድ እንደሚይዘው ይሆናል… መሰናክል ይገጥመዋል… ሸምቀቆ .. ደግሞም በመንገዱ እንቅፋት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች እንዲህ አይነት ማጥመጃ ወፎችን ለመያዝ ይጠቀማሉ፡፡ ማጥመጃ ተሸምቅቆ የወፍን እግር ይይዛል፡፡
እዚህ ስፍራ "ተረከዝ" የሚያመለክተው በአቅላላው እግርን ነው፡፡ "እግሩን ይይዘዋል/ያጠምዳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ " ይያዝበት/ይጠመድበት ዘንድ አንድ ሰው ሸምቀቆ በምድር ላይ በስውር አጥምዷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እንስሳው በቋተሮም መሃል ሲረማመድ እግሩን ለማጥመድ ቋጠሮ ያለው ገመድ መጠቀም
"ተደብቋል" የሚለው የሚታወቀው ቃላዊ ሀረግ ሊጨመር ይችላል፡፡ "እርሱን ለመያዝ ወጥመድ በመንገዱ ላይ ተደብቆ ተቀምጣል" ወይም "እርሱን በመንገዱ ላይ ለማጥመድ አንድ ሰው ወጥመድ ይደብቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/ የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
"በዙሪያው ሽብር ያስፈራዋል"
ይህ የሚናገረው ክፉ ሰውን አስፈሪ ነገሮች ጠላት ሆነው እንደሚያሳድዱት ነው፡፡ "በሁሉም ስፍራ ሽብር እንደሚያሳድደው ሰው ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በልዳዶስ ክፉውን ሰው መግለጹን ይቀጥላል
ይህ የሚናገረው ክፉ ሰው ሃብቱ ወዳልሆነ ሌላ ነገር እንደሚለወጥና ደሃ እና ረሀብተኛ እንደሚሆን ነው፡፡ "ባለጠጋነቱ ጠፍቶ፣ ድሃ እና ረሃብተኛ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በጎኑ የተዘጋጀ" የሚለው ሀረግ አንዳች ክፉ ነገር ሁሉም ከአጠገቡ አይታጣም ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ሁሌም ጥፋት ይገጥመዋል" ወይም "መቅሰፍትን ማስቀረት የማይችል ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ እንደዚሁም፣ ይህ ሰውነቱን የጎዳው ጥፋት እንስሳ እንዳጠቃው እና እንደበላው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ "በሽታ ቆዳውን በልቶ ጨርሶታል" ወይም "በሽታ ቆዳውን አጥፍቶታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ዘይቤያው አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ብዙ ሰዎችን የገደለው በሽታ "የሞት የበኩር ልጅ" ተብሎ ተገልጽዋል፡፡ ይህ የተነገረው ሰውነቱን ያጠፋው በሽታ እርሱን እንዳጠቃና እንደበላው እንስሳ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ "ክፉ በሽታ የሰውነቱን የተለያዩ ክፍሎች ያጠፉታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በልዳዶስ ክፉውን ሰው መግለጹን ይቀጥላል
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ጥፋት በሰላም ከተቀመጠበት ከድንኳኑ ያባርረዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ነድቶ ያስወጣዋል" ወይም "ወጥቶ እንዲሄድ ያስገድደዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሞት ላይ ስልጣን አለው የሚባለው የአህዛብ አማልእክት ለሆነው "ንጉሥ ሞት" ለሚባለው መግለጫ ነው፡፡ "በሙታን ላይ የሚገዛው" ወይም " የሞት ንጉሥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእርሱ ቤተሰብ ያልሆኑ ሰዎች"
ሰዎች በሽታን እየሞተ ከሚገኝ/በጽኑ ከታመመ ሰው ላይ ለማባረር ድኝን ይጠቀሙ ነበር፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በቤቱ ላይ ሁሉ ድኝ ከበተኑ በኋላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በልዳዶስ ክፉውን ሰው መግለጹን ይቀጥላል
ይህ የሚናገረው ክፉ ሰው ሲሞት፣ ስሩ እንደ ደረቀ እና ቅርንጫፎቹ ጠውልገው አንዳች ፍሬ እንደማያፈራ ዛፍ ሁሉ ተከታይ ትውልድ እንደሚይኖረው ነው፡፡ "እርሱ ይሞታል ተከታይ ትውልድም አይኖረውም፣ ስሩ እንደ ደረቀ እና ቅርንጫፉ እንደ ጠወለገ ዛፍ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ቅርንጫፎቹ ይጠወልጋሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ደግሞም ከሞተ በኋላ ማንም የሚያስታውሰው እንደማይኖር ለማጉላት በአንድ ላይ ቀርበዋል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የክፉ ሰውን "መታሰቢያ" እንደ ሞተው ሰው አድርጎ ይናገራል፡፡ "በምድር ላይ ማንም ሰው አያስታውሰውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "በመንገድ የሚራመድ ማንም ሰው ስሙን እንኳን አያስታውሰውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በልዳዶስ ክፉውን ሰው መግለጹን ይቀጥላል
እነዚህ ሀረጎች በአንድነት ክፉ ሰው፣ የሙታን መኖሪያ ወደ ሆነው ወደ ሲኦል እንደሚወርድ አጉልተው ይገልጻሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ክፉን ሰው ከብርሃን ወደ ጨለማ ይነዳዋል/ይወስደዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ብርሃን" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ህይወትን ሲሆን፣ "ጨለማ" ደግሞ ሞትን ያመለክታል፡፡ "ከህይወት ብርሃን ወደ ሞት ጨለማ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ክፉውን ሰው ምድርን ትቶ ሙታን ወደሚሄዱበት እንደሚያባርረው ይናገራል፡፡ "እግዚአብሔር ይህንን ምድር እንዲለቅ/እንዲተው ያደርገዋል" ወይም "እግዚአብሔር ሙታን ወደሚሄዱበት ይልከዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ያሳድደዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በአንድነት የሚያጎሉት ቤተሰብ ወይም ቀሪ ትውልድ እንደማይኖረው ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"የልጅ ልጅ"
"ዘመድ"
"በምዕራብ" እና "በምስራቅ" የሚሉት ሀረጎች በየትኛውም ስፍራ ለሚኖሩ ሰዎች ጽንፍን የሚያመለክቱ ናቸው፡፡ ይህ ስለ ክፉ ሰዎች በምድር ላይ የሚኖር ሁሉ እንደሚሰማ በማጋነን የተነገረ ነው፡፡ "በመላው ዓለም የሚኖሩ በክፉ ሰው ላይ የደረሰውን ሲሰሙ ይደነግጣሉ ደግሞም በፍርሃት ይሞላሉ" ወይም "በምስራቅ እና በምዕራብ የሚኖሩ ብዙ ሰዎች በክፉ ሰው ላይ የደረሰውን ሲሰሙ ይደነግጣሉ ደግሞም በፍርሃት ይሞላሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጽንፍ እና ኩሸት እንዲሁም አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
"በሆነ ቀን"
በልዳዶስ ክፉውን ሰው መግለጹን ይቀጥላል
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የሚያመለክቱትም ተመሳሳይ ሰዎችን ነው፡፡ እዚህ ስፍራ እነዚህ ሰዎች የተጠቀሱት በሚኖሩበት ስፍራ ነው፡፡ "ኃጢአተኛ/ጻድቅ ያልሆኑ ሰዎች፣ እግዚአብሔርን የማያውቁ እነርሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከሶስቱወዳጆቹ ጋር ይነጋገራል፡፡
ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው ወዳጆቹ እንዴት እያዩት እንደሆነ ለማማረር ነው፡፡ "እንድሰቃይ ማድረጋችሁን እና በቃላት እኔን ማድቀቃችሁን አቁሙ/ይብቃችሁ" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ምስል የሚጠቀመው ቃላቶቻቸው በጣም እንዲያዝን እና ተስፋ እንዲቆርጥ እንዳደረጉት ለመናገር ነው፡፡ "በቃላቶቻችሁ ከፍተኛ ስቃይ አድርሳችሁብኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከሶስቱ ወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
"በእነዚህ አስር ጊዜያት" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው ወዳጆቹ ኢዮብን ሙሉ ለሙሉ/እጅግ እንደገሰጹት ነው፡፡ "እጅግ ዘለፋችሁኝ" ወይም "ብዙ ጊዜ ዘለፋችሁኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ለዚህ ይገስጻቸዋል፡፡ ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እጅግ በጭካኔ ስታዩኝ/ስትቀርቡኝ ልታፍሩ በተገባችሁ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ንቃችሁኛል" ወይም "በአደባባይ አዋርዳችሁኛል"
"በድንገት መበደል" ወይም "ተሳስቶ ኃጢአት መስራት"
ኢዮብ እርሱ ጥፋቱን እስከ ሰራ ድረስ ወዳጆቹ እነርሱ ሃላፊነት በማይወስዱበት ጥፋት ሳያቋርጡ እርሱን መውቀስ እንደሌለባቸው ይነግራቸዋል፡፡ "የእኔ ጥፋት የራሴ ተጠያቂነት ነው፣ ስለዚህ እኔን መገሰጻችሁን መቀጠል የለባችሁም" ወይም "የእኔ ጥፋት እናንተን አይጎዳም፣ ስለዚህ እኔን መገሰጻችሁን መቀጠል የለባችሁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእኔ ኃጢአት" ወይም "የእኔ ስህተት"
ኢዮብ ከሶስቱ ወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
"ከእኔ ይልቅ እንደተሻላችሁ አድርጋችሁ ስለ ራሳችሁ ብታስቡ" ወይም "ከእኔ እንደተሻላችሁ አስካስመስላችሁ ድረስ"
ወዳጆቹ ይህንን እንዴት እንሚያደርጉ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "መዋረዴ በእኔ ላይ ማስረጃ እንደሆነ ብትናገሩ" ወይም "መዋረዴን እኔ በደለኛ ለማድረግ ማስረጃ አድርጋችሁ ብትጠቀሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ውርደት" የሚለው ረቂቅ ስም "ተዋረደ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የሆነውን ነገር በመናገር እኔን በማዋረድ ጥፋተኛ መሆኔን ለማረጋገጥ ተጠቀሙበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እግዚአብሔር እርሱን በመጥመዱ የሚይዝ አዳኝ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ ዘይቤ የሚወክለው እግዚአብሔር ኢዮብን ተቆጣጥሮ የሚይዝ መሆኑን እና የኢዮብን የተስፋ ቢስነት ስሜት ነው፡፡ "አጠመድከኝ" ወይም "እኔን ተቆጣጥረህ ያዝከኝ/አላላውስ አልከኝ" ወይም "እኔ ተስፋ ቢስ እሆን ዘንድ፣ በእኔ ላይ የሚሆነውን ሁሉ ተቆጣጠርክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከሶስቱ ወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
"እኔ እጮሀለሁ፣ ትኩረት ስጡኝ/ልብ በሉ፣ ምክንያቱም ልናገረው ያልኩት ነገር እውነት ነው ደግሞም ጠቃሚ ነው፡፡"
ይህ የእርዳታ ጩኸት ነው፡፡ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ተበደልኩ! ድረሱልኝ!" ወይም "እርዱኝ! ጥቃት እየደረሰብኝ ነው!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለእርዳታ ጮኹኩ" ወይም "እሪ አልኩ"
"ፍትህ" የሚለው ረቂቅ ስም ትርጉሙን ግለጽ በሚያደርግ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በእኔ ላይ ስህተት ከሚፈጽሙ ሰዎች ማንም ሊከላከልልኝ አልቻለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ እነዚህን ምስሎች የሚጠቀመው እግዚአብሔር እንዴት ረዳት የለሽ እና ተስፋ ቢስ እንዳደረገው ለመግለጽ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔር በምሄድበት መንገድ ላይ ግንብ አጥሮበታል" ወይም "መሄድ እንዳልችል መንገዴን ዘግቶታል"
ኢዮብ እነዚህን ምስሎች የሚጠቀመው እግዚአብሔር ከእርሱ ላይ መልካሙን ማዕረጉን፣ ሀብቱን፣ ክብሩን እንደወሰደበት ለመናገር ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ስለ ክብሩ የሚናገረው እግዚአብሔር ከእርሱ እንደ ገፈፈው ልብሱ አድርጎ ነው፡፡ "እርሱ ከእኔ ክብሬን ወሰደው/ገፈፈው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዘውድ የሚወክለው የኢዮብን ማዕረግ ወይም ክብር ነው፡፡ "እርሱ የእኔን ማዕረግ እና ክብር ገፈፈው" ወይም "ከራሴ ላይ ዘውዴን እንደወሰደብኝ ያህል ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከሶስቱ ወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
ኢዮብ እግዚአብሔር እርሱን እያጠፋው ያለው እግዚአብሔር እደመሰሰ የሚገኘውን እርሱ እየገነባ እንደሚገኝ ባለ ሁኔታ ነው፡፡ "እርሱ በሁሉም መንገድ አጥፍቶኛል" ወይም "እርሱ በሁሉም መንገድ አጥቅቶኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"መሄድ" የሚለው ዘይቤ የሚወክለው ሙሉ ለሙሌ መጥፋትን ነው፡፡ "እኔ ሙሉ ለሙሉ ጠፍቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የሚናገረው እግዚአብሔር እርሱን ከስሩ እንደተነቀለ ዛፍ ተስፋ እንዳይኖረው አድርጎ እንደነቀለው ነው፡፡ "እርሱ ሙሉ ለሙሉ ተስፋዬን አጥፍቶታል" ወይም "እርሱ ካደረገው ነገር የተነሳ፣ አንዳች መልካም ተስፋ መጠበቅ አልችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤያዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተነጻጻሪ ዘይቤ የተተወ/የተዘለለ ጭምርም ነው፡፡ የተዘለሉትን ቃላትም መጨመር ይኖርባችኋል፡፡ "አንድ ሰው ዛፍን ከስሩ በሚነቅልበት መንገድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና የተተወ/የተዘለለ ሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ስለ እግዚአብሔር ቁጣ የሚናገረው እሳት እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ "እግዚአብሔር በእኔ ላይ የቁጣ እሳቱ እንዲነድ ፈቅዷል" ወይም "እግዚአብሔር በእኔ እጅግ ተቆጥቷልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ እኔን እንደ ጠላቱ አስቦኛል"
ኢዮብ የሚናገረው እግዚአብሔር እርሱን ያጠቃው እርሱ ከተማ እንደሆነ እና እግዚአብሔር እርሱን እንዲያጠቁት ሰራዊት እንደላከ አድርጎ ነው፡፡ "እኔን እንዲያጠቁኝ እግዚአብሔር ሰራዊቱን በእኔ ላከ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የሚናገረው እግዚአብሔር እርሱን ያጠቃው እርሱ ከተማ እንደሆነ እና የእግዚአብሔር ሰራዊት በከተማይቱ ቅጥር ዙሪያ ቁልል ሰርተው ቅጥሩን ለመውጣት እና ከተማይቱን እንደሚያጠቁ አድርጎ ነው፡፡ "ወታደሮቹ በእኔ ግንብ ላይ ለመውጣት ቁልል ከመሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እግዚአብሔር እርሱን እንዴት እንዳጠቃው የሚናገረው ኢዮብ በድንኳኑ ውስጥ እንደሆነ እና የእግዚአብሔር ሰራዊት በእርሱ ዙሪያ ሰፍሮ ሊያጠቃው እንደሚዘጋጅ አድርጎ ነው፡፡ "በድንኳኔ ዙሪያ ሰፍረው ሊያጠቁኝ እየተዘጋጁ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከሶስቱ ወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
"ከአንድ ሰው መራቅ" የሚለው የሚወክለው ወደዚያ ሰው ለመቅረብ ወይም ያንን ሰው ለመርዳት ፈቃደኛ አለመሆንን ነው፡፡ "እግዚአብሔር ወንድሞቼ ከእኔ እንዲርቁ አደረገ" ወይም "እግዚአብሔር ወንድሞቼ እኔን መርዳት እንዳይፈልጉ/እንዲጠሉ አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የቅርቤ የሆኑ በሙሉ ራሳቸውን ከእኔ ለዩ" ወይም "ወዳጆቼ እንደ እንግዳ ተመለከቱኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤተዘመዶቼ ካለ አንዳች እርዳታ ተዉኝ"
"የእኔ ናቸው የምላቸው ጓደኞቼ"
"እኔን ተዉኝ" ወይም "ቸል አሉኝ፡፡" ይህ ማለት እርስ በእርሳቸው ቀድሞ በነበራችው ግንኙነት መሰረት ሊመለከቱት አልፈቀዱም፡፡ ይህ እርሱን እንተዉት ያመለክታል፡፡
ኢዮብ ከሶስቱ ወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
"ስፍራ ስጡኝ/ቦታ ስጡኝ"
ኢዮብ ሰዎች አሁን እንዴት እንደ ውጭ ሰው እንደሚያዩት/እንደሚቆጥሩት ይገልጻል፡፡ እዚህ ስፍራ እይታ የሚለው ሚወክለው ፍርድን ወይም ሚዛንን ነው፡፡ "እኔን እንደ ባዕድ ይቆጥሩኛል/ያስቡኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ነገር ግን እርሱ ለእኔ አልመለሰልኝም" ወይም "ነገር ግን እርሱ ወደ እኔ አልመጣም" መልሱ ለኢዮብ ጥሪ ምላሽ ነው፡፡
"በአፌ" የሚለው ሀረግ የኢዮብን ንግግር የሚያለክት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ምንም እንኳን ከእርሱ ጋር ብናገር እና ብለምነውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ለእርሱ ልመና ማቅረብ"
ኢዮብ ከሶስቱ ወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "ትንፋሽ" የሚወክለው የእስትንፈሳሱን ሽታ ነው፡፡ አንድ ነገር ለአንድ ሰው የሚያስጸይፍ/ተቀባይነት የሌለው ከሆነ ተቀባዩ ጠልቶታል ማለት ነው፡፡ "ሚስቴ የትንፋሼን ሽታ ጠላችው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ጠላችኝ" ወይም "አልወደደችኝም"
"መሳቂያ አደረጉኝ" ወይም "በእኔ ላይ ተሳለቁ"
"የቅርቤ/የራሴ የምላቸው ጓደኞቼ" ወይም "ምስጢሬን ያካፈልኳቸው ጓደኞቼ ሁሉ፡፡" ይህ የቅርብ ጓደኞቹን ያመለክታል፡፡
"አስፀያፊ አድርገው ቆጠሩኝ"
"ካዱኝ"
ኢዮብ ከሶስቱ ወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
"ቆዳ እና አጥንቴ ብቻ ቀረ" ወይም "ቆዳዬ ከአጥንቴ ጋር ተጣበቀ፡፡" ኢዮብ ስለ አጥንቶቹ፣ ቆዳው እና ስጋው የሚናገረው ምን እንደሚምል ለመግለጽ ነው፡፡ እጅግ ከስቶ ነበር፤ ሰዎች የአጥንቱን አቀማመጥ /አጥንቱ መውጣቱን/ በቀላሉ ይመለከቱ ነበር፡፡ አንዳንድ ቋንቋዎች ለዚህ ፈሊጣዊ አነጋገር አላቸው፡፡
ይህ ፈሊጣው አነጋገር የቀረው ሞቴ ብቻ ነው ማለት ነው፡፡ "በሞት አፋፍ ላይ ነኝ" ወይም "በህይወትና በሞት መሃል ላይ እገኛለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ለእኔ ርህራሄ ይኑራችሁ"
እዚህ ስፍራ "ነክታኛለች" የሚለው "መትቶኛል" ለሚለው ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "እጅ" የሚለው ደግሞ የሚወክለው የእግዚአብሔርን ሀይል ነው፡፡ ኢዮብ መሰቃየቱ የተገለጸው ያህዌ በአካል በእጁ እንደመታው ተደርጎ ነው፡፡ "ምክንያቱም እግዚአብሔር መትቶኛል፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው ወዳጆቹ እርሱን እንዴት እንደሚይዙት/እንደሚያዩት በምሬት ለመግለጽ ነው፡፡ " እናንተ አታሳዱኝ … እግዚአብሔር አሳዶኛል!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠቀመው ወዳጆቹ እርሱን ሰለሚያስተናግዱበት መንገድ ምሬቱን ለመግለጽ ነው፡፡ "ስጋዬን እስከሚበቃ ድረስ ፈጅታችኋል/ በልታችኋል!" ወይም "ስጋዬን መብላታችሁን አቁሙ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የጓደኞቹን ጭካኔ የተሞላበት ንግግር የገለጸው የዱር አውሬ ሌላ እንስሳን እንደሚበላ ባለ መልክ ነው፡፡ "በሀይል ስሜን ማጥፋታችሁን አቁሙ፡፡" ወይም "በቃላቶቻችሁ እኔን ማጥቃታችሁን አቁሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከሶስቱ ወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ አጋኖ የሚናገረው ኢዮብ ምን እንደሚፈልግ ነው፡፡ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ቃሎቼን ቢጽፍ በወደድኩ" (ቃለ አጋኖ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"እኔ የምናገረው"
ይህ አጋኖ የሚናገረው ኢዮብ ምን እንደሚፈልግ ነው፡፡ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው በመጽሐፍ ቢጽፋቸው በወደድኩ" (ቃለ አጋኖ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ አጋኖ የሚናገረው ኢዮብ ምን እንደሚፈልግ ነው፡፡ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው የብረት ብዕር እና እርሳስ ተጠቅሞ ለዘለዓለም በአለት ላይ ቢቀርጻቸው በወደድኩ" (ቃለ አጋኖ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ጠብረት መሮ፡፡" ይህ ለመጻፊያ ያገለግል ነበር፡፡ ሰዎች ቃላቶችን በአለት ላይ እንዲቀርጹ ከብረት የተሰራ ነበር፡፡
እርሳስ ለስላሳ ብረት ነው፡፡ ሰዎች አለት ሲጠርቡ አንዴት እርሳን ይጠቀሙ እንደነበር አናውቅም፡፡ ምናልባት ጽሁፉ ለረጅም ጊዜ እንዲቆይ የጽሁፉን ፊደላት በእርሳስ ይሞሉት ይሆናል
ኢዮብ ከሶስቱ ወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
"እኔን የሚከላከል፡፡" እዚህ ስፍራ "ነጻ አውጪ" የሚለው የሚያመለክተው የኢዮብን ንጹህነት በማረጋገጥ ነጻ የሚያወጣውን፣ ክብሩን የሚመልስለትን፣ እና ፍትህ የሚሰጠው አካል ማለት ማለት ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው በፍርድ ቤት ለመናገር መቆምን ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1)ነጻ አውጪው በፍርድ ቤት ቆሞ ለመናገር የመጨረሻው ሰው ይሆናል፡፡ "እርሱ እኔ ጥፋተኛ መሆን አለመሆኔን ይፈርዳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) ነጻ አውጪው ኢዮብን ለመከላከል በዚህ በመጨረሻው ፍርድ ቤት ይቆማል፡፡ "በመጨረሻ እርሱ በፍርድ ቤት ቆሞ ለእኔ ይከላከላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሊያመለክት የሚችለው ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የእርሱ አካል በበሽታ መጥፋትን/መጎዳቱን ወይም 2) ከሞተ በኋላ አካሉ መበስበሱን
ስጋው የሚወክለው አካሉን ነው፣ ደግሞም "በስጋዬ" የሚለው በህይወት መኖርን ይወክላል፡፡ "በስጋዬ ውስጥ እየኖርኩ ሳለ፣ እግዚአብሔርን አየዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የገዛ ዐይኖቼ/የራሴ" የሚለው ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ የሚያመለክተው ኢዮብን ነው፡፡ "የገዛ ዐይኖቼ" እና "ሌላ ማንም ሳይሆን" የሚሉት ሀረጎች የሚያጎሉት በእርግጥ ኢዮብ ራሱ እግዚአብሔርን እንደሚመለከት ነው፡፡ እግዚአብሔርን የሚመለከተው እና ስለ እር የሚነግረው ሌላ ማንም አይደለም፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ስሜታቸው ባለበት በዚያ ልባቸው እንዳለ ያስባሉ፡፡ ስለዚህ የልብ መውደቅ የሚወክለው/የሚገልጸው እርሱ የተለያዩ ስሜቶች እንዳሉት ነው፡፡ "ስለዚህ ጉዳይ በጣም ስሜታዊ ነኝ" ወይም "ስለዚህ ሁኔታ ሳስብ ስሜቴ ሁለንተናዬን ይወርሰዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኢዮብ በተስፋ፣ በምስጋና ተሞልቷል ደግሞም ተድቷል ወይም 2) ኢዮብ አዳኙን በመጠበቅ ደክሟል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከሶስቱ ወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ ቃለ አጋኖ ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እነርሱ በእርግጥ ኢዮብን ያሳድዱታል ወይም 2) በከፋ ሁኔታ እነርሱ ያሳድዱታል፡፡ (ቃለ አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)
"ስር" የሚወክለው መነሻን/መገኛን ነው፡፡ "እርሱ የችግሮቹ ሁሉ መገኛ/ምክንያት ነው" ወይም "ይህ ሁሉ ችግር ያጋጠመው ከሰራው ስራ/ካደረገው ነገር የተነሳ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰይፍ ሊወክለው የሚችላቸው ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ይፈርዳል "እንግዲህ እግዚአብሔር ይፈርድብናል ብላችሁ ፍሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) እግዚአብሔር እነርሱን ይገድላቸዋል፡፡ "እንግዲህ እግዚአብሔር ይገድለናል ብላችሁ ፍሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ቁጣ" እና "ቅጣት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች "ተቆጣ" እና "ተቀጣ" በሚሉ ግሶች ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የእግዚአብሔር ቁጣ ቅጣት ያስከትላል፡፡ "ምክንያቱም እግዚአብሔር በእናንተ ሊቆጣ እና ሊቀጣችሁ ይችላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) የኢዮብ ወዳጆች ቁጣ ቅጣትን ያስከትላል፡፡" ምክንያቱም እናንተ በእኔ ላይ እጅግ ብትቆጡ፣ እግዚአብሔር እናንተን ይቀጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ምክንያት ይሆናል" ወይም "ያስከትላል"
"ፍርድ" የሚለው ረቂቅ ስም "ፈረደ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር በሰዎች ላይ ይፈርዳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ሶፋር ለኢዮብ እንዲህ ሲልመለሰ፡፡
ይህንን ወንድ ስም በኢዮብ 2፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ ይህ ሶፋር የሚናገርበት ሁለተኛ ጊዜ እንደመሆኑ፣ አንዳንድ ቅጂዎች/ትርጉሞች እዚህ ስፍራ "ናዕማታዊው" የሚለውን ይተዉታል፡፡
የሶፋር ሃሳብ የሚለው አስተሳሰብ አንዳች ነገር ለማድረግ ያለውን ጠንካራ ፍላጎት ይወክላል፡፡ "በፍጥነት ልመልስልህ እጅግ እፈልጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ጭንቀት" የሚለው ረቂቅ ስም "ተጨነቀ" በሚለው ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ ለመጨነቅ ምክንያት የሆነው ነገር በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ምክንያቱም እኔ ስለአንተ በጣም ተጨንቄያለሁ" ወይም "ምክንያቱም አንተ በተናገርከው ነገር እኔ በጣም ከመጨነቄ የተነሳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ግሳጼ" የሚለው ረቂቅ ስም "ገሰጸ" በሚል ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ስትገስጹኝ እና እኔን በማቃለል ስትናገሩ ሰማኋችሁ" ወይም "በስድብ አቃለላችሁኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መንፈስ" የሚለው ምናልባት ሃሳብን ወይም አስተሳሰብን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ "መረዳት የሚሰጠኝ አስተሳሰብ መልስ ይሰጠኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "መንፈስ" ወይም አስተሳሰብ የሚለው ቃል የተነገረው ለሶፋር መልስ ሊሰጥ እንደሚችል ሰው ተደርጎ ነው፡፡ ከመረዳቴ የሚመነጭ ሀሳብ አለኝ፤ እናም አሁን ማወቅ የምፈልገው ምን እንደሆነ አውቃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የመረዳቱ ይዘት በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከመረዳቴ የሚመነጨው አስተሳሰብ ለአንተ እንዴት መልስ እንደምሰጥ ያሳውቀኛል" ወይም "ከመረዳቴ የሚመነጭ አስተሳሰብ አለኝ፣ እናም አሁን ለአንተ እንዴት ምላሽ እንደምሰጥ አውቃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"መንፈስ" እና "መረዳት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች "አሰበ" እና "ተረዳ" በሚሉ ግሶች ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "ነገሮችን ስለምረዳ፣ ሃሰብ አለኝ እናም አሁን እንዴት ለአንተ እንደምመልስ አውቃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ሶፋር ለኢዮብ መልስ መስጠቱን ቀጠለ፡፡
ሶፋር ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ አሁን የሚናገረውን ነገር ኢዮብ በጥልቀት እንዲያስብበት ለማድረግ ነው፡፡ ይህ በገለጻ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ለአፍታ…አንተ በእርግጥ ከጥንት ጀምሮ ያለውን ታውቃለህ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ድል" የሚለው ረቂቅ ስም "ድል አደረገ" ወይም "ግብዣ አደረገ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ክፉ ሰው የሚያሸንፈው ለአጭር ጊዜ ብቻ ነው" ወይም "ክፉ ሰው ግብዣ የሚያደርገው ለአጭር ጊዜ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ደስታ" የሚለው ረቂቅ ስም "ሀሴት" ወይም "ደስታ" በሚለው ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አፍታ/ቅጽበት" የሚለው ቃል ጊዜው በጣም አጭር መሆኑን ለማጉላት የዋለ ግነት ነው፡፡ "አምላክ የለሽ ሰው ደስታው ለቅጽበት ነው" ወይም "አምላክ የለሽ ሰው ደስ የሚሰኘው ለአጭር ጊዜ ብቻ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ኩሸት እንደዚሁም አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ሶፋር ለኢዮብ መልስ መስጠቱን ቀጠለ፡፡
"የክፉ ሰው ከፍታ እስከ ሰማይ ቢደርስ እንኳን" "ከፍታ" የሚለው ረቂቅ ስም "ትልቅ/ረጅም" በሚል ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ምንም እንኳን እርሱ እስከ ሰማይ ቢረዝም/ቢተልቅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
የክፉ ሰው ከፍታ የሚለው የሚወክለው ክብሩን ወይም ኩራቱን ነው፡፡ እንደዚሁም እዚህ ስፍራ እስከ ሰማይ መድረስ" የሚወክለው በጣም ትልቅ መሆንን ነው፡፡ "ምንም እንኳን ክብሩ ታላቅ ቢሆንም" ወይም "ምንም እንኳን ኩራቱ ታላቅ ቢሆንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ደግሞም ምንም እንኳን ራሱ እስከ ደመና ከፍ ቢልም" ይህም የሚወክለው ክብሩን ወይም ትልቅ በመሆኑ መኩራቱን ነው፡፡ ይህ ማለት ከቀደመው ሀረግ ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዳሪ ከመሬት ጋር ተደባልቆ ይጠፋል፡፡ ክፉ ሰው ከእዳሪ ጋር መነጻጸሩ እርባና ቢስ/ጥቅም የለሽ መሆኑን የሚጠቁም ነው፡፡ "በአፈር ውስጥ ሙሉ ለሙሉ እንደሚጠፋ እንደ ራሱ እዳሪ በዘላቂነት ይጠፋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች እዳሪ በሚለው ቃል ደስ የማይሰኙ/የሚያሳፍር ከሆነ ሙሉ ለሙሉ ከሚጠፋ ሌላ ነገር ጋር ማመሳሰል ይቻላል፡፡ "ንፋስ እንደ በተነው አቧራ ለዘለዓለም ይጠፋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሶፋር ለኢዮብ መልስ መስጠቱን ቀጠለ፡፡
"ክፉ ሰው"
እዚህ ስፍራ "መጥፋት" እና "መባረር/መሰደድ" የሚሉት ቃላት የሚወክሉት መጥፋትነ ነው፡፡ ህልሞች እና ራዕዮች በረስዋቸው ጊዜ እንደሚጠፉ ሁሉ፣ እነዚህም ክፉዎች እንደሚረሱ ያመለክታል፡፡ "እንደ ህልም ይረሳሉ… በምሽት እንደ ታየ ህልም ይረሳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም ሊያገኘው አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ዐይን ሰውየውን ይወክላል፡፡ "እርሱን የተመለከተ ማንም ሰው" ወይም "እርሱን የተመለከቱ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"ስፍራው/የእርሱ ስፍራ" የሚለው ሀረግ የሚወክለው በእርሱ ስፍራ የሚኖሩትን ነው፡፡ "በእርሱ ስፍራ የሚኖሩ ሰዎች" ወይም "ቤተሰቦቹ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሶፋር ለኢዮብ መልስ መስጠቱን ቀጠለ፡፡
"የክፉ ሰው ልጆች"
እዚህ ስፍራ "እጆች" የሚለው የሚወክለው የክፉ ሰው ልጆችን ነው፡፡ እርሱ በሚሞትበት ጊዜ፣ ልጆቹ እርሱ ከሌሎች ሰዎች የወሰደውን ለመመለስ ይገደዳሉ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አጥንቶቹ" የሚለው የሚወክለው አካሉን/ሰውነቱን ነው፡፡ "ጠቃሚ በሆነ ጥንካሬ ሙሉ መሆን" የሚለው የሚወክለው እንደ ወጣት ሰው ጠንካራ መሆንን ነው፡፡ "ሰውነቱ እንደ ወጣት ሰውነት ጠንካራ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"ይህ" የሚለው የሚያመለክተው የእርሱን ጠቃሚ ጥንካሬ ነው፡፡ "አፈር ውስጥ… ይጋደማል" የሚለው ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚወክለው ሞትን ነው፡፡ የሞት ጥንካሬ የሚለው መጥፋት ለሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ነገር ግን ጠቃሚ ጥንካሬው ከእርሱ ጋር አብሮ ይሞታል" ወይም "ነገር ግን የእርሱ ጠቃሚ ጥንካሬ/የሚመካበት እርሱ ሲሞት አብሮት ያከትማል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ሶፋር ለኢዮብ መልስ መስጠቱን ቀጠለ፡፡
እዚህ ስፍራ "ክፋት ጣፋጭ ቢሆንለትም" የሚለው የሚወክለው ክፉ ነገር በማድረግ ደስ የሚሰኝ ሰውን ነው፡፡ " ምንም እንኳን ክፉ ነገሮችን ማድረግ ጣፋጭ ምግብን እንደ መቅመስ ደስ የሚያሰኘው ቢሆንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ጣፋጭ ምግብን በመቅመስ ደስ መሰኘቱን መቀጠል እንደሚፈልግ ክፉ ሰው ክፉ በማድረግ ደስታ ለማግኘት መፈለጉን ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ምግብ በአንጀት ውስጥ ወደ መራራነት ሲቀየር፣ ስቃይን ያስከትላል ደግሞም መራራ ጣዕም ያመጣል፡፡ ይህ ክፉ በማድረጉ ምክንያት መጥፎ ለሚገጥመው የዋለ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "እነዚያ ክፉ ነገሮች በሆድ ውስጥ ወደ መራራነት እንደ ተለወጠ ምግብ ይሆናሉ" ወይም "የእነዚያ ክፉ ነገሮች ውጤታቸው በሆድ ውስጥ ጎምዛዛ እንደሆነ ምግብ ስቃይ የሚፈጥሩ ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ምግብ በሆድ ውስጥ ወደ መራራነት ሲቀየር፣ ስቃይን ይፈጥራል ደግሞም መራራ ጣዕምን ያመጣል፡፡ ይህ ክፉ ነገሮችን በማድረግ መከራ ለሚቀበል ሰው የዋለ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "እነዚያን ክፉ ነገሮች ማድረግ ውጤቱ በውስጡ የእባብ መርዝ የገባ ያህል መሰቃየት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"መርዛማ እባቦች
ሶፋር ለኢዮብ መልስ መስጠቱን ቀጠለ፡፡
ሶፋር ሀብት ማግኘትን እና ማጣትን የሚገልጸው አንድ ሰው በልቶ መልሶ እንደሚያስመስለው ምግብ አድርጎ ነው፡፡ "ክፉ ሰው ባለጸጋ ይሆናል፣ ነገር ግን የበላውን እንደሚያስመልስ ሰው ሀብቱን ያጣዋል፡፡ እግዚአብሔር ሃብቱን በሙሉ እንዲያጣ ያደርገዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሃብትን ይውጣል" ለሚለው ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሀብት ያሰበስባል፣ ደግሞም በስስት ያከማቻል፡፡ "ክፉ ሰው ብዙ ሃብት ያገኛል፣ ደግሞም ሁሉንም ለራሱ ያደርገዋል" ወይም 2) ከክፋት መንገዶች ሀብት ማከማቸት፡፡ "ክፉ ሰው ብዙ ሀብት ይሰርቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ከሆዱ ያስተፋዋል" የሚለው ሰውየው ያገኘውን በማስመለስ ያወጣዋል ለሚለው ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ ክፉ ሰው ሃብቱን ለሚያጣበት ምክንያት ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያስወጣል
የሚለው የሚወክለው ክፉ ነገር ማድረግን ነው፡፡ ሁለቱም በጣም አደገኛ ናቸው፡፡ "ክፉ ነገሮችን ማድረግ የእባብ መርዝን እንደ መጥባት ነው" ወይም "ክፉ ነገሮችን ያደርጋል ደግሞም የእባብ መርዝን እንደሚጠባ ሰው ህይወቱን አደጋ ላይ ይጥላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መርዘኛ እባብ
እፍኝት መርዛም እባብ ነው፡፡ ምላሱ የሚወክለው መርዛም ንክሻውን ነው፡፡ "የእፍኝት መርዛማ ንክሻ እርሱን ይገድለዋል" ወይም "እፍኝት ይነክሰዋል ከዚያም ይሞታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እፍኝት የሚወክለው የሰውየውን ክፉነት ነው፡፡ "ክፋቱ እንደ እፍኝት ንክሻ ይገድለዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሶፋር ለኢዮብ መልስ መስጠቱን ቀጠለ፡፡
"ጅረቶች" እና "ጎርፍ" ብዛትን የሚወክሉ ዘይቤያዊ አነጋገሮች ናቸው፡፡ "ማር" እና "ቅቤ" እግዚአብሔር ለሰዎች የሚሰጠውን መልካም ነገሮች የሚወክሉ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ናቸው፡፡ "እግዚአብሔር ለህዝቡ የሚሰጠው መልካም ነገሮች ብዛት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
በተለመደው አነጋገር "የስራው ፍሬ" በቀጥታ የሚያመለክተው የስራውን ውጤት ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ግን ክፉ ሰው የሰረቃቸውን ነገሮች ያመለክታል፡፡ "ለማግኘት የሰራቸው ነገሮች" ወይም "የሰረቃቸው ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የስራውን ፍሬ "ሊመገብ" የሚለው የሚወክለው በሰረቀው ነገር ደስ መሰኘቱን ይወክላል፡፡ "በእነርሱ ደስ ሊሰኝ አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከአሉታዎቹ አንዱ ብቻ ተቀይሮ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሁሉንም ነገር ፈጅቷል፣ ያስቀረው እንድም የለም" ወይም "የቀረ ምንም ነገር የለም ምክንያቱም እርሱ ሁሉንም በልቷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ አሉታ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መብላት" የሚለው የሚወክለው ነገሮችን ለራሱ መውሰድን ነው፡፡ "ለራሱ ያልወሰደው፣ ምንም የቀረ ነገር የለም" ወይም "እርሱ ሁሉንም ለራሱ ወስዷል፣ እናም ምንም ነገር አልቀረም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በድንገት ችግር ያጋጥመዋል"
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚወክለው ሀይልን ነው፣ ደግሞም "እጅ… በእርሱ ላይ ይነሳል" የሚለው የሚወክለው እርሱን የሚያጠቁ ሰዎችን ነው፡፡ "ድህነት" የሚለው ረቂቅ ስም "ድህ" በሚለው ቅጽል ይገለጻል፡፡ "በድህነት ውስጥ ያለ ሁሉ እርሱን ያጠቃዋል" ወይም "ደሀ የሆነ ሁሉ እርሱን ያጠቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
ሶፋር ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ፡፡
እዚህ ስፍራ "ሆዱን መሙላት" የሚለው ብዙ መብላት የሚል ትረጉም የሚሰጥ ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"የቁጣው መአት" የሚለው የሚወክለው የእግዚአብሔርን ቁጣ እና ቅጣት ነው፡፡ ቁጣውን ያወርድበታል የሚለው በከፍተኛ ደረጃ ይቀጣዋል ማለት ነው፡፡ "እግዚአብሔር ይቆጣል ደግሞም ቁጣውን ያወርድበታል" ወይም "እግዚአብሔር ይቆጣል ደግሞም እጅግ ይቀጣዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔር ይህን በእርሱ ላይ እንዲዘንብ ያደርጋል፡፡" እዚህ ስፍራ "ይህን በእርሱ ላይ ያዘንባል" የሚለው የሚገልጸው በሰውየው ላይ ብዙ ጥፋት እንደሚደርስ ነው፡፡ "እግዚአብሔር እጅግ ይቀጣዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የብረት መሳሪያ የሚለው የሚወክለው መሳሪያውን የያዘውን ሰው ነው፡፡ "የብረት መሳሪያ ከያዘ ሰው ያመልጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ደጋኑ የሚወክለው በእርሱ ቀስት የሚወረውረውን ሰው ነው፡፡ "የነሀስ ደጋን የያዘ ሰው እርሱን ይወጋዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ትልቅ እና ጠቃሚ የሆነ የሰውነት ክፍል ነው፡፡ አንድ ሰው በቀስት ይህን የሰውነት ክፍል ቢወጋ፣ የተወጋው ሰው ይሞታል፡፡
በድንገት በጣም ይፈራል፡፡ "በፍርሃት ተዋጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ድቅድቅ ጨለማ" የሚለው ለጥፋት ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ሀብቱ ለጥፋት ተዳርጓል " ወይም "ሀብቱ ይጠፋል/ይደመሰሳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መብላት/መፍጀት" የሚለው ዘይቤ ትርጉሙ መጥፋት/መደምሰስ ማለት ነው፡፡ "የልተራገበ እሳት ያጠፋዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ያልተራገበ" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው ማንም ሰው እሳቱን እንደማይጀምር ነው፡፡ ይልቁንም፣ እግዚአብሔር እሳቱን ይፈጥራል፡፡ "በሰው ያልተጀመረ እሳት እርሱን ይበላዋል" ወይም "እግዚአብሔር እርሱን የሚበላ አሳት ያመጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መብላት/መፍጀት" የሚለው ዘይቤያዊ ትርጉም መጥፋት/መደምሰስ ነው፡፡ "እሳቱ ይደመስሰዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) በሰማያት እና በምድር የሚኖሩት ወይም 2) ሶፋር ሰማያትን እና ምድርን የሚገልጻቸው በፍርድ ቤት ቀርበው በክፉዎች ላይ ምስክር እንደሚሆኑ ሰዎች አድርጎ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሶፋር ከኢዮብ ጋር የሚያደርገውን ንግግር ያጠቃልላል፡፡
ተደመሰሰ
እዚህ ስፍራ "ተጠራርገው ይሄዳሉ" የሚለው የሚወክለው ከእርሱ ይወሰዳሉ የሚለውን ነው፡፡ "ንብረቶቹ፣ በጎርፍ ላይ እየተንሳፈፉ እንደሚወሰዱ ነገሮች ከእርሱ ይወሰዳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ያለው ሃብት"
እዚህ ስፍራ "ቁጣ" የሚለው የሚወክለው ቅጣትን ነው፡፡ "ቁጣ" የሚለው ረቂቅ ስም "ቀጣ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ሰዎችን በሚቀጣበት ቀን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ከእግዚአብሔር ዘንድ እድል ፈንታው/ድርሻው" የሚለው የሚወክለው እግዚአብሔር የወሰነው በሰውየው ላይ መድረሱ አይቀርም የሚል ነው፡፡ ይህ ተገለጸው እግዚአብሔር ለሰውየው እንደሚሰጠው ነገር ተደርጎ ነው፡፡ "እግዚአብሔር በክፉ ሰው ላይ እንዲደርስ የወሰነው ነገር ይህ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለአንድ ሰው እንዲሆንለት የወሰነውን ይወክላል/ይገልጻል፡፡ ይህ የተነገረው እግዚአብሔር እንደ ውርስ አድርጎ የሚሰጠው ነገር ተደርጎ ነው፡፡ "እግዚአብሔር ለእርሱ ሊሰጠው ያቀደው" ወይም "እግዚአብሔር ለእርሱ ይሁን ብሎ ያቀደው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ለሶፋር ክስ ምላሽ መስጠት ይጀምራል፡፡
"ፍቀዱልኝ" ወይም "ትዕግስት ይኑራችሁ"
"በእኔ ላይ መሳለቃችሁን መቀጠል ትችላላችሁ፡፡" ኢዮብ ምጸት የተጠቀመው ጓደኞቹ የሚናገረውን ቸል በማለታቸው እና በእርሱ ላይ መሳለቅ በመቀጠላቸው ነው፡፡ (ምጸት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
ኢዮብ ጥያቄዎችን የሚጠቀመው ቅር መሰኘቱን ለእግዚአብሔር መናገሩ ተገቢ መሆኑን ለማጉላት ነው፡፡ "ቅሬታዬን የማቀርበው ለሰው አይደለም፡፡ ትዕግስት ለማጣት መብቱ አለኝ/ትዕግስት ባጣም ይገባኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"አፋችሁን በእጃችሁ ሸፍኑ፡፡" ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ ለመገረም ምላሽ ነው፡፡ "አፋችሁን በእጃችሁ ሸፍኑ" እንደሚለው ወይም 2) ይህ አንድ ሰው እንደማይናገር ምልክት ነው፡፡ "አንዳች ነገር አትናገር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"ፍርሃት ሰውነቴን አራደው/አንቀጠቀጠው" ወይም "በፍርሃት ተንቀጠቀጥኩ"
ኢዮብ ከወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ወዳጆቹ ክፉ ሰዎች ሁሌም ስቃይ ይደርስባቸዋል ብለው ማሰባቸው ስህተት መሆኑን ሊያሳያቸው ነው፡፡ "በእርግጥ ክፉ ሰዎች መኖራቸውን ይቀጥላሉ፣ ያረጃሉ፣ ይበልጥ ባለጸጋም እየሆኑ ይሄዳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ይህ እውነት መሆኑንም ያጎላሉ ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ምክንያቱም "ዐይኖች" እይታን ያመለክታሉ፡፡ ክፉ ሰዎች ትውልዳቸው እያየለ እና እየበለጸገ ሲሄድ ያያሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤቶች" በእነርሱ ውስጥ የሚኖሩ የቤተሰብ አባላትን ያመለክታሉ፡፡ "ቤተሰቦቻቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእግዚአብሔርን ቅጣት ያመለክታል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
"ላማቸው አትጨነግፍም" ወይም "ጥጃዋ ጤናማ እና ጠንካራ ሆኖ ይወለዳል"
ኢዮብ እነዚህን ህጻናት ከጥጆች ጋር የሚያነጻጽረው ህጻናቶቻቸው እንደሚቦርቁ፣ እንደሚጫወቱ እና ደስተኞች እንደሆኑ ለማጉላት ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ላዩ ከበሮ የሚመስል በብረት ቁራጭ የሚመታ እና በዙሪያው ያሉ ቁርጥራጭ ብረቶች ሲርገፈገፉ ድምጽ የሚሰጥ የሙዚቃ መሳሪያ፡፡ (ማይተወቀውን መተረጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
"የህይወት ዘመናቸው"
ይህ ትሁት በሆነ መንገድ ሞታቸውን መግለጽ ነው፡፡ "በሰላም ይሞታሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ሰዎች ምን ማድረግ እንዳለበቸው እንደሚፈልግ ነው
ክፉ ሰዎች እነዚህ ጥያቄዎች የሚጠይቁት በእግዚአብሔር ላይ ለመዘበት ነው፡፡ "ይህ ሁሉን ቻይ አምላክ የእኛ አምልኮ ይገባዋል ብለን አናምንም፡፡ እርሱ ለእኛ ምንም ሊያደርግ አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ኢዮብ ከወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ስፍራ "እጆች" የሚለው የሚያመለክተው ሀይላቸውን ወይም አቅማቸውን ነው፡፡ ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው ወዳጆቹን ለመገዳደር ነው፡፡ "እነሆ፣ እነዚህ ክፉ ሰዎች ራሳቸውን ባለጸጋ እንዳደረጉ ይናገራሉ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው እግዚአብሔር ብዙ ጊዜ ክፉዎችን አይቀጣም ብሎ የሚያስበውን ለማጉላት ነው፡፡ "ብዙ ጊዜ መቅሰፍት… አያጋጥማቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ኢዮብ መብራት ማትፋትን ከሰው ሞት ጋር ያነጻጽራል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር በድንገት ይገድላቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ የክፉ ሰዎችን ህይወት እየነደደ ከሚገኝ መብራት ጋር ያነጻጽራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህን ሁለተኛ ጥያቄ የሚጠይቀው እግዚአብሔር ክፉዎችን ብዙ ጊዜ አይቀጣም ብሎ ስለሚያስብ ይህንን ለማጉላት ነው፡፡ "በቁጣው… ይህ ብዙ ጊዜ አይሆንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ኢዮብ ይህን ሦስተኛ ጥያቄ የሚጠይቀው እግዚአብሔር ክፉዎችን ብዙ ጊዜ አይቀጣም ብሎ ስለሚያስብ ይህንን ለማጉላት ነው፡፡ "ማዕበል የሚወስዳቸው…ይህ ብዙ ጊዜ አይሆንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
የክፉ ሰው ሞት የተነገረው ከገለባ ይልቅ እርባና ቢስ እንደሆኑ እና በቀላሉ ተጠርጎ እንደሚወሰድ እብቅ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ነፋስ ገለባን ጠርጎ እንደሚወስድ እግዚአብሔር ይወስዳቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
ኢዮብ ይህንን የሚጠይቀው እግዚአብሔር ሁሉን እንደሚያውቅ ለማጉላት ነው፡፡ "እርሱ በሰማያት ባሉት ላይ እንኳን የሚፈርድ ስለሆነ፣ በእርግጥ ማንም እግዚአብሔርን ማስተማር አይችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "በሰማያት ያሉት" ወይም 2) "ሀያላን ሰዎች"
ኢዮብ በጤና እና በሰላም ኖሮ የሞተውን ይህንን ሰው በሀዘን እና በስቃይ ከሞተው በበኢዮብ 21፡25 ከተጠቀሰው ሰው ጋረ ያነጻጽራል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ሀረጎች ሰውየው በጣም ጤነኛ ነው የሚል ትርጉም አላቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ወተት" የሚለው ቃል "ስብ" ለማለት ይሆናል፡፡ ተሸፍኗል/የተሞላ ማለት በሚገባ ተመግቧል ማለት ነው፡፡ "ሰውነቱ በስብ የተሞላ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሰውነቱ ብርቱ እና ጤናማ ነው ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
ኢዮብ ይህንን ሰው በኢዮብ 21፡23 ላይ ከተጠቀሰው በሰላም ከሞተው ሰው ጋር ያነጻጽራል
እዚህ ስፍራ ሀዘን የተገለጸው መራራ ጣዕም እንዳለው ነገር ተደርጎ ነው፣ "ነፍስ" ደግሞ መላ የሰውን ማንነት ታመለክታለች፡፡ "በቁጣ እና በንዴት" ወይም "አሳዛኝ ህይወት ከመኖር በኋላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "መጥፎ ነገሮችን ብቻ አይቶ" እንደሚለው፡፡
ይህ እነርሱም ሞቱ የሚለው በትህትና መግለጫ መንገድ ነው፡፡ "እነዚህ ሁለቱም ሞተው ሰዎች ይቀብሯቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ትሎች የተያያዙት ከሞተ ሰውነት መበስበስ ጋር ነው፡፡ "በአፍር ውስጥ የሚገኙ ትሎች የሞቱ አካሎቻቸውን ይመገባሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
x
ኢዮብ ከወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
ኢዮብ እነዚህን ጥያቄዎች የሚያነሳው ወዳጆቹ ከመንገደኞች መማር ባለመቻላቸው ሊወቅሳቸው ነው፡፡ "ወደ ሩቅ አገር የተጓዙትን ልታደምጧቸው ይገባል፡፡ በቁጣው ቀን … የሆነውን ጭምር ይነግሯችሁኋል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትረጉም አላቸው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር በአንድ ስፍራ ጥፋት ሲያደርስ ክፉውን ሰው ይጠብቀዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከወዳጆቹ ጋር መነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚያነሳው ክፉዎች ሁልጊዜም እንደሚፈረድባቸው የወዳጆቹን አስተሳሰብ ለመቃወም ነው፡፡ "ማንም ሰው ከፉ ሰውን በፊቱ አይኮንነውም/አይወቅሰውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ማንም ሰው በቀጥታ ወደ ክፉ ሰው ሄዶ ፊት ለፊት አይወቅሰውም፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው ከፉ ሰዎች ይፈረድባቸዋል የሚለውን የወዳጆቹን እምነት ለመቃወም ነው፡፡ "ለሰራቸው መጠፎ ነገሮች ማንም ሰው መልሶ አይከፍለውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች ይደግፉታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የሞተው ክፉ ሰው በላዩ የተጫነው አፈር እንኳን ደስ እንደሚያሰኘው ይገምታል፡፡ ይህ ማለት ክፉ ሰው ሞቱ እንኳን መልካም እንደሚሆንለት እና ዘመኑ ሲያበቃ መልካም ቀበር ይደረግለታል ይላል፡፡ "ጓል" የሚያመለክተው መቃብር የሚሸፍን አፈርን ነው፡፡ "በሸለቆ አፈር መሸፈኑን ደስ ይሰኝበታል" ወይም "በሸለቆ አፈር መቀበሩ ደስ ያሰኘዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ብዙ የህዝብ ስብስብ በክፉ ሰው ቀብር ላይ እርሱን ለማክበር እንደሚገኙ አጉልቶ ይናገራል፡፡ "ወደ ቀብሩ ስፍራ ብዙ ህዝብ ከፊሉ ከፊት፣ ከፊሉ ከኋላ አጅቦት ይሄዳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ኢዮብ ለወዳጆቹ የሚያደርገውን ንግግር ያጠቃልላል፡፡
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው ወዳጆቹን ለመገሰጽ ነው፡፡ "በማይረባ ነገር ልታጽናኑኝ አትችሉም፡፡ መልሶቻችሁ ሁሉ ሀሳት ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በኢዮብ 2፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለቱ ጥያቄዎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ኤልፋዝ ጥያቄዎቹን የተጠቀመባቸው የሰው ድርጊት እና ጥበብ እግዚአብሔርን እንደማይጠቅመው ለማጉላት ነው፡፡ "ሰው እግዚአብሔርን ሊጠቅም አይችልም፡፡ ጥበበኛ ሰው እርሱን ሊጠቅመው አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሁለቱ ሃሳቦች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ኤልፋዝ ጥያቄዎቹን የተጠቀመባቸው የኢዮብ ድርጊት እግዚአብሔርን እንደማይረዳው ለማጉላት ነው፡፡ "አንተ ጻድቅ ብትሆን ሁሉን ቻይ የሆነው አንዳች ደስታ አይቀበልም፡፡ አንተ መንገዶችህን ያለ ነቀፋ ብታደርግ እርሱ አንዳች ነገር አያገኝም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ
አይደለምን? ለበደልህ ዳርቻ የለውምን? ኤልፋዝ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው ኢዮብን ለመገሰጽ እና አስከፊ ኃጢአት ስለመስራቱ ሊከሰው ነው፡፡ "በእርግጥ እግዚአብሔር አንተን የገሰጸህ እና ወደ ፍርድ ያቀረበህ ለእርሱ የተሰጠህ ስለነበርክ አይደለም! አይደለም፣ እንደምታውቀው፣ የፈረደብህ ክፋትህ/ኃጢአትህ ታላቅ ስለሆነ እና በኃጢአተኛነትህ ስለቀጠልክበት/ከኃጢአትህ ስላልተመለስክ ነው!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ
ይህ የሚያመለክተው አበዳሪ ከተበዳሪው መልሶ መክፈል መቻሉን ለማረጋገጥ አንድ ነገር እንደሚወስድ ነው፡፡
ኤልፋዝ ኢዮብን የሚከሰው ከእርሱ ከተበደሩ ድሆች ላይ መያዣ አድርጎ ልብሳቸውን እንደወሰደ አድርጎ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "እንጀራ" የሚያመለክተው በአጠቃላይ ምግብን ነው፡፡ " ምግብ ከልክለሃል" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ኢዮብን የሚከሰው ከድሃ ሰዎች መሬታቸውን እንደ ቀማ እና በመሬታቸው እንዳይኖሩ እንደከለከላቸው አድርጎ ነው፡፡ ይህንን ነጥብ የሚያጎላው ነገሩን ሁለት ጊዜ ደጋግሞ በመናገር ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ኢዮብ የያዘውን መሬት መጠን የሚያጋንነው ኢዮብን ራስ ወዳድ አድርጎ ለማሳየት ነው፡፡ "እጅግ ሰፊ መሬት ይዘሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ
"መበለቶች ባዷቸውን እንዲሄዱ አድርገሃል"
ባሎቻቸው የሞቱባቸው ሴቶች
እዚህ ስፍራ "ክንዶች" የሚለው የሚያመለክተው ሀይልን ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ወላጅ የሌላቸውን ሳይቀር ጨቁነሃል" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እያንዳንዳቸው እነዚህ ዘይቤያዊ አነጋገሮች፣ ከኃጢአቱ የተነሳ ኢዮብን ችግር እና አደጋ ዙሪያውን እንደከበቡት ይገልጻሉ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ጎርፍ"
ኤልፋዝ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ
ኤልፋዝ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው እግዚአብሔር የኢዮብን ኃጢአት እንደሚመለከት እና እንደሚፈርድበት ለመናገር ነው፡፡ "እግዚአብሔር በሰማያት ከፍታ ነው፤ በምድር የሚሆነውን ሁሉ ይመለከታል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ እግዚአብሔር ከከዋክብትም በላይ ከፍ ብሎ እንደሚገኝ እያመለከተ ነው፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ከዋክብት እንዴት ከፍ ብለው እንደሚገኙ ተመልከት፡፡ እግዚአብሔር ከከዋክብትም በላይ ከፍ ያለ ነው!"በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው ኢዮብ በእግዚአብሔር ላይ እነዚህን ነገሮች ተናግሯል ለማለት ነው፡፡ "እግዚአብሔር በምድር ላይ የሚሆነውን አያውቅም፡፡ እሱ በጥቁር ደመና ላይ ስለተቀመጠ በእኛ ላይ ለመፍረድ ሊመለከተን አይችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ከፍታ፣ጣሪያ" የሚለው የሚያመለክተው የጥንት ሰዎች ምድርን እና ሰማይን ይለያል ብለው የሚያስቡትን መለያ ነው፡፡ "እርሱ እዚህ የሚሆነውን እጅግ ሩቅ በሰማያት ሆኖ ይመለከታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ
ክፉ ስራ መስራት የተነጻጸረው በመንገድ ላይ ከመሄድ ጋር ነው፡፡ "ክፉ ሰዎች የሚያደርጉትን ማድረግህን ትቀጥልበታለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሞት የተነጻጸረው እግዚአብሔር እነርሱን እንደ ቀማቸው ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የሞቱት እነርሱ" ወይም "እግዚአብሔር የወሰዳቸው እነርሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
የክፉ ሰዎች ሞት የተነጻጸረው መሰረታቸው በጎርፍ ከተወሰደ ህንጻዎች ጋር ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ የሚጠቅሰው ክፉዎች በእግዚአብሔር ላይ ለመሳለቅ የሚያነሱትን ጥያቄ ነው፡፡ "ሁሉን ቻይ የሆነው አምላክ በእኛ ላይ አንዳች ማድረግ አይችልም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ
"ሆኖም እግዚአብሔር ይሞላዋል"
"ከእኔ የራቀ" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉሙ ኤልፋዝ እነርሱን ይቃወማል ማለት ነው፡፡ "እኔ ግን ክፉ እቅዳቸውን አልሰማም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በክፉዎች ላይ የሚደርሰውን ያውቃሉ"
"በክፉዎች ላይ ይሳለቃሉ"
"ጻድቃን እንዲህ ይላሉ"
እዚህ ስፍራ "እነርሱ የሚነሱብን" የሚለው የሚያመለክተው ክፉ ሰዎችን ነው፡፡ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በእርግጥ እግዚአብሔር እኛን የጎዱትን ክፉ ሰዎች ያጠፋቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ
ኤልፋዝ ይህንን ቃል የተጠቀመው ሊናገር የፈለገውን ጠቃሚ ነገር ለማስተዋወቅ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ከአፉ የወጣው" የሚለው የሚወክለው እግዚአብሔር የተናገረውን ነው፡፡ "እግዚአብሔር የሰጠው/የተናገረው ትዕዛዝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ቃሎች የተነጻጸሩት ኢዮብ በግምጃ ቤት ሊያጠራቅመው ከሚችለው ሀብት ጋር ነው፡፡ "ትዕዛዛቱን ማከማቸት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚያመለክተው የኢዮብን አስተሳሰብ ነው፡፡ "የአንተ አእምሮ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ
ኤልፋዝ የኢዮብን መታደስ የሚያነጻጽረው ከወደቀ ቤት መልሶ መገንባት ጋር ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እርሱ ይፈውስሀል፣ ደግሞም መልሶ ባለጠጋ ያደርግሀል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ጽድቅ ያልሆነ የሚለው የተገለጸው ሊርቅ እንደሚገባው በኢዮብ ጎጆ እንደሚኖር ሰው ተደርጎ ነው፡፡ "አንተ እና በቤትህ የሚኖሩ ሁሉ ኃጢአት መስራትን ብታቆሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሀብትን በአፈር ውስጥ መቅበር፣ ሀብትን ጥቅም እንደሌለው ማድረግ ነው፡፡ "ብልጽግናህን እንደ አፈር ጥቅም የሌለው አድርገህ ቁጠረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ወርቅን በወራጅ ውስጥ መጣል ከደንጋይ የተሻለ ምንም ጥቅም እንደሌለው አድርጎ መቁጠር ነው፡፡ "የኦፊር ወርቅ በወራጅ ውስጥ እንደሚገኝ ድንጋይ ጥቅም የሌለው ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በወርቁ የታወቀ ቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት እግዚአብሔር ለኢዮብ ከማንኛውም ሀብት ይልቅ ዋጋ ያለው ይሆንለታል ማለት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልፋዝ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ
ይህ ማለት ኢዮብ ከእንግዲህ አያፍርም፣ ይልቁንም በእግዚአብሔር ይታመናል፡፡ "በሙሉ ልን ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ይሆንልሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ፍሬያማ ያደርግሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር በረከት የተነጻጸረው በኢዮብ መንገድ ላይ ሁሉ እንደሚሆን ብርሃን ነው፡፡ "በፊትህ በሚገኝ መንገድ ላይ እንደሚበራ ብርሃን ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ኤልፋዝ ከኢዮብ ጋር ያለውን ንግግር ያጠቃልላል
እዚህ ስፍራ "ዝቅ ያሉ ዐይኖች" የሚለው የሚያመለክተው ትህትናን ነው፡፡ "ትሁቱ ሰው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የኢዮብ ንጹህ መሆን የተነገረው አካላዊ እጁ ንጹህ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ "ማን ይድናል" የሚለው ሀረግ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንተ ትክክል የሆነውን ስታደርግ ያኔ ያህዌ ንጹህ ያልሆውን ሰው እንኳን ያድናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
አንዳንድ ቅጂዎች እንዲህ ይላሉ፣ "እርሱ ትሁቱን ሰው ያድናል፤ ስለዚህ የአንተ እጆች ንጹህ በሆኑ ጊዜ አንተን ያድንሃል"
እዚህ ስፍራ "ዛሬም እንኳን" የሚለው የወዳጆቹ ክርክር የኢዮብን ሁኔታ ምንም እንዳለወጠው የሚያጎላ ነው፡፡ "እንንተ ከተናገራችሁት ሁሉ ባሻገር፣ የእኔ ሀዘን ዛሬም መራራ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ኢዮብ ስላልተመለሱ ጥያቄዎቹ በአፉ ውስጥ እንዳለ መራራ ጣዕም አድርጎ እግዚአብሔርን ተቃውሞ ይናገራል፡፡ "ያልተመለሱ ጥያቄዎቼ በአፌ ውስጥ እንደሚገኝ መራራ ምግብ ሆኖብኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ከማቃሰቴ የተነሳ እጄን ማንሳት እንኳን አልቻልኩም" ወይመም 2) "ከማቃሰቴ ባሻገር የእግዚአብሔር እጅ እኔን ማሰቃየቱን ቀጥሏል" እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚያመለክተው እግዚአብሔር ለመቅጣት ያለውን ሀይል ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ የሚያጎሉትም ኢዮብ ከእግዚአብሔር ጋር ለመገናኘት ያለውን ፍላጎት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔርን አገኘው ይሆናል"
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ የሚያጎሉትም ኢዮብ ለእግዚአብሔር ሁኔታውን ለማስረዳት ያለውን ፍላጎት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አፌን ሞላው" የሚለው የሚያመለክተው ንግግርን ነው፡፡ "ክርክሬን ሁሉ አቀርባለሁ/እናገራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት መስመሮች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትረጉም አላቸው፤ የሚያተኩሩትም ኢዮብ የእግዚአብሔርን መልስ ለመስማት ባለው ፍላጎት ላይ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ ለእኔ የሚሰጠውን መልስ"
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
"እግዚአብሔር…ይሆን"
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር የሚገኝበትን ስፍራ ነው
ይህ በዐድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የእኔ ዳኛ ለዘለአለም ነጻ ያወጣኛል" ወይም "የእኔ ዳኛ የሆነው እግዚአብሔር፣ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ንጹህ መሆኔን ይናገራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
እነዚህን አራት አቅጣጫዎት በመጥራት፣ ኢዮብ ወደ ሁሉም ስፍራ መመልከቱን ያተኩራል
ኢዮብ ስለ እግዚአብሔር ራሱን እንደ ሰወረ ሰው አድርጎ ይናገራል
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
የኢዮብ ድርጊቶች የተገለጹት በመንገድ እንደሚሄድ ተደርገው ነው፡፡ "እግዚአብሔር የማደርገው ምን እንደሆነ ያውቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መከራው እርሱ እንደ ነጠረ ወርቅ መሆኑን እንደሚያረጋግጥ ያምናል፡፡ "ማናቸውም ንጹህ ያልሆነ ነገር በእሳት ተፈትኖ ሲወገድ፣ እኔ እንደ ወርቅ ንጹህ መሆኔን ይመለከታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እግሬ" የሚለው የሚያመለክተው ኢዮብን ነው፡፡ "እርሱ ያሳየኝን መንገድ ተከትያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
የኢዮብ ታዛዥነት የተገለጸው እግዚአብሔር ባሳየው መንገድ እንደሄደ ተደርጎ ነው፡፡ "እርሱ አደርገው ዘንድ የነገረኝን አድርጌያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በትክክል ተከትያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሁልጊዜም ታዝዣለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ ሀረግ የሚያመለክተው እግዚአብሔር የተናገረውን መልዕክት ነው፡፡ "እርሱ የተናገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እግዚአብሔር የተገለጸው በ "አፉ" ነው፡፡ "እርሱ የተናገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም እንደሌለ እና እርሱን ይለውጠው ዘንድ የሚችል ማንም እንደሌለ ትኩረት ሰጥቶ ለመናገር ነው፡፡ "ነገር ግን እንደ እርሱ ያለ ማንም የለም፣ ማንም ሀሳቡን ሊያስለውጠው አይችልም፡፡" ወይም " ነገር ግን እርሱ ብቻ አምላክ ነው፣ ማንም ተጽኖ ሊያሳድርበት አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ ማድረግ የፈለገውን ሁሉ ያደርጋል"
"በእኔ ላይ አደርጋለሁ ያለውን አደረገ"
"እርሱ ለእኔ ሌሎች ብዙ ተመሳሳይ እቅዶች አሉት"
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
እነዚህ እያንዳንዳቸው ሀረጋት ኢዮብ በዚያ ያደረጋቸውን ዋና ዋና ነጥቦች ለማጉላት የትይዩ ንጽጽር ዘይቤ መልኮች አላቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ ሚለውን ይመልከቱ)
ልቡ የደከመ ሰው ድንጉጥ ወይም በፍርሃት የተሞላ ነው፡፡ "እንድፈራ አደረግኸኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ከፊቴ ያለው ድቅድቁ ጨለማ ዝም አላሰኘኝም" ወይም 2) "ጨለማ አላስቆመኝም" ወይም " እግዚአብሔር እንጂ ጨለማ አላስቆመኝም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኢዮብ ራሱን የሚገልጸው በ"ፊቱ/ገጹ" ነው፡፡ "ትካዜዬ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው እግዚአብሔር በክፉዎች ላይ አይፈርድም የሚለውን መረበሹን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር በክፉ ሰዎች ላይ ሚፈርድበትን ጊዜ ለምን እንደማይወስን አይገባኝም" ወይም "ሁሉን ቻይ የሆነው በክፉ ሰዎች ላይ መቼ እንደሚፈርድ መወሰን አለበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ጻድቃን እግዚአብሔር በኃጢአተኞች ላይ ሲፈርድ ባለመመልከታቸው የሚሰማቸውን መረበሽ ለመግለጽ ነው፡፡ "እርሱን የሚታዘዙ እርሱ በኃጢአተኞች ላይ ሲፈርድ የሚመለከቱ አይመስልም" ወይም "እግዚአብሔር በኃጢአተኞች ላይ ሲፈርድ እርሱን የሚያውቁ ይህንን የሚመለከቱበትን ቀን ማሳየት/ማምጣት አለበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
እነዚህ በተለያዩ ሰዎች የተያዙ መሬቶችን ድንበር የሚለዩ ድንጋዮች ወይም ሌሎች ቁሳቁሶች ናቸው፡፡
እንስሳት ለግጦሽ የሚሰማሩበት መሬት
"ይሰርቃሉ"
"የሙት ልጆች" ወይም "ወላጆቻቸው የሞቱባቸው ልጆች"
"የመበለቶችን በሬዎች ለተበደሩት ገንዘብ መያዣ አድርገው ይወስዳሉ"
ባሏ የሞተባት ሴት
አበዳሪው ከተበዳሪው መልሶ መክፈሉን ለማረጋገጥ አንድ ነገር ይወስዳል፡፡
"ከመንገዳቸው ውጭ" ወይም "ከመንገዱ ውጭ"
"ሁሉም" የሚለው ቃል ብዙ ድሆች እነዚህን ክፉ ሰዎች እንደሚፈሯቸው የሚያሳይ ግነት ነው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
እነዚህ ድሃ ሰዎች የተገለጹት ምግባቸውን ከየት ማግኘት እንደሚችሉ እንደማያውቁ የሜዳ አህዮች ነው፡፡ "እነዚህ ድሃ ሰዎች ምግብ ፍለጋ የሚወጡት በበረሃ እንደሚኖሩ የሜዳ አህዮች ባለ ሁኔታ ነው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ባለቤት ወይም ተንከባካቢ የሌላቸው አህዮች"
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሳሳይ ነገርን ይገልጻሉ፤ በአንድነት የዋሉት እነዚህ ሰዎች እጅግ የተራቡ እና በምሽት ምግብ ለመስረቅ የተገደዱ መሆናቸውን ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ ሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሳሳይ ነገርን ይገልጻሉ፤ በአንድነት የዋሉት እነዚህ ሰዎች ራሳቸውን ከብርድ ለመከላከል ምንም ልብስ እንደሌላቸው ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ ሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
"በተራሮች ሲዘንብ ርሰዋል"
እዚህ ስፍራ "ጡት" የሚያመለክተው እናትን ነው፡፡ ይህ የሚያመለክተው እነዚህ ወላጅ የሞተባቸው ገና ልጆች መሆናቸውን ነው፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ወላጆች የሞቱባቸው ልጆች ከእናቶቻቸው እቅፍ ሲወጡ" ወይም "አባቶቻቸው የሞቱባቸው ጨቅላ ልጆች ከእናቶቻቸው ተነጠሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአጠቃላይ ወላጅ የሌላቸውን ልጆች ያመለክታል፡፡ ሆኖም እዚህ ስፍራ በተለይ እናት ያላቸውን ነገር ግን አባት የሌላቸውን ልጆች ያመለክታል፡፡
"የድሆችን ልጆች ድሆቹ ከክፉ ሰዎች የተበደሩትን መልሰው እንዲከፍሉ በመያዣነት ይወስዳሉ"
አበዳሪው ተበዳሪው መልሶ መክፈል መቻሉን ለማረጋገጥ ከተበዳሪው አንድ ነገር ይወስዳ/ ይይዛል፡፡ ይህ በኢዮብ 24፡3 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ተዘዋወረ"
"ያለ ልብስ" የሚለው ሀረግ "እርቃን" ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ "ሙሉ ለሙሉ እርቃን" ወይም "አንዳች ልብስ ስላልነበራቸው እርቃናቸውን ነበሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ድካማቸው/ስራች የሚጠቅመው/ምግብ የሚያስገኘው ለእነርሱ ሳይሆን ለሌሎች ነው
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
ከወይራ ዘይት ለእነርሱ ዘይት ይጨምቃሉ
እዚህ ስፍራ "አጥር" የሚለው የሚወክለው በአጠቃላይ ቤቱን ነው፡፡ "በእነዚያ ክፉ ሰዎች ቤት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ወይን ለማዘጋጀት ይህንን እንደሚያደርጉ መግለጽ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ "ወይን ለማዘጋጀት የወይን ፍሬ ይረግጣሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከጥማት የተነሳ ይሰቃያሉ" ወይም "ተጠምተዋል"
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
ለ"ብርሃን" ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የሚታይ ብርሃን ወይም 2) መንፈሳዊ ብርሃን፣ ይህ እግዚአብሔርን ሊያመለክት ወይም በጽድቅ መኖርን ሊያመለክት ይችላል፡፡ "የቀን ብርሃንን ጠላ" ወይም "ነገሮችን በገሃድ ለማድርግ አለመፈልግ" ወይም "በእግዚአብሔር ላይ ማመጽ" በሚሉት ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ምመሮች ተመሳሳይ ነገርን ይገልጻሉ፣ በአንድነት የዋሉት የብርሃንን መንገድ ለመከተል አለመፈለጋቸውን አጉልቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "ስነ ምግባር ያለው ህይወት እንዴት እንደሚኖሩ አያውቁም፤ የጽድቅ ህይወት ከመኖር የራቁ ናቸው" በሚሉት ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ድሃ" እና "ጎስቋላ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክተው ተመሳሳይ ሰዎችን ነው፤ አጉልቶ የሚገልጸውም እነዚህ ሰዎች ራሳቸውን መርዳት አለመቻላቸውን ነው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ሌባ ማንም ሳያየው እንደሚሰርቅ ሁሉ ነብሰ ገዳዩም በድብቅ ይገድላል፡፡ "ሌባ በድብቅ እንደሚሰርቅ ሁሉ እርሱ/ነብሰ ገዳዩ ሰዎችን በድብቅ ይገድላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
እዚህ ስፍራ "ዐይን" የሚለው የሚያመለክተው በጠቅላላ ሰውየውን ነው፡፡ "ዘማዊው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"ፀሐይ ስትጠልቅ"
እዚህ ስፍራ "ዐይን" የሚለው የሚያመለክተው በጠቅላላ ሰውየውን ነው፡፡ "ማንም አያየኝም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ ቤቶች ቆፍረው የሚገቡት ከእነርሱ ለመስረቅ ነው፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ክፉ ሰዎች ወደቤቶች ቆፍረው የሚገቡት ከእነርሱ ለመስረቅ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ በውስጥ ይደበቃሉ"
ለጤናማ ሰው የንጋት ብርሃን ምቹ እንደሚሆንለት ለክፉዎች ድቅድቅ ጨለማ ምቹ ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጨለማ የሚሆኑ አስፈሪ ነገሮች"
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
አረፋ የሚቆየው ለአጭር ጊዜ ብቻ ነው፡፡ ይህ እግዚአብሔር ክፉዎችን አንደምን በቶሎ እንደሚያጠፋ አጎልቶ ያሳያል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ምድራቸውን ይረግማታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ፣ በሙቀት ጊዜ በረዶ እንደሚቀልጥ እና እንደሚጠፋ ኃጢአተኞች በሲኦል ይጠፋሉ ይላል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ የአየር ንብረትን ይገልጻሉ፤ በአንድነት የቀረቡት ነገሩን በሙላት ለመግለጽ ነው፡፡ (ሄንዲየዲስ/ሁለት ቃላት ‘እና' በሚል አያያዥ ቃል የሚገኛኙበትና አንድን ጥልቅ ሀሳብ ለመግለጽ የሚያገለግል ዘይቤያዊ አነጋገር)
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
ይህ የሚያመለክተው እናትን ነው፡፡ "እናት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ይሞትና ትሎች በድኑን ይበሉታል ማለት ነው፡፡ "ትሎች በድኑን በመብላት ይረካሉ" ወይም "እርሱ ይሞታል ደግሞም በድኑ በትል ይበላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከዚህ በኋላ ማንም አያስታውውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በክፉ ሰው ላይ የሚያደርሰው ጥፋት የተገለጸው ዛፍን ቆርጦ እንደሚጥል ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ከፉ ሰውን የሚያጠፋው/ቆርጦ የሚጥለው ዛፍ እንደነበር አድርጎ ነው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤ ክፉ ሰው ምን ያህል ስር የለሽ እንደሆነ ያሳያል፡፡ "የዱር አውሬ የሚያድነውን እንደሚገድል፣ ክፉ ሰውም እንደዚያው ጉዳት ይደርስበታል" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚያን ዘመን ሰዎች መሀን ሴት በእግዚአብሔር እንደ ተረገመች አድርገው ይቆጥሩ ነበር፡፡ ስለዚህም ይህ እጅግ እድለቢስ የሆነችን ሴት ይወክላል፡፡
ባሏ የሞተባት ሴት
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል
"ሀይሉን በመጠቀም" ወይም "ሀይለኛ በመሆኑ ምክንያት"
"በህይወት አያበረታቸውም" ማለት እግዚአብሔር በህይወት አያኖራቸውም/ህይወት አይሰጣቸውም ማለት ነው፡፡ "እግዚአብሔር ይነሳል፣ ክፉዎች በህይወት እንዲኖሩ አቅም አይሰጣቸውም" ወይም "እግዚአብሔር ይነሳል ደግሞም በህይወት እንዳይኖሩ ይገድላቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዐይኖች" የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ "ነገር ግን ሁልጊዜም የሚያደርጉትን ይመለከታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኢዮብን ንግግር ያጠቃልላል
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ወደ ህግ ያቀርባቸዋል" ወይም "እግዚአብሔር ያጠፋቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
አንዳንድ ትርጉሞች በተለየ ጥንታዊ ጽሁፍ/ጥቅስ ላይ የተመሰረቱ ናቸው፣ "እንደ አረም ጠውልገው ይጠፋሉ" እንደሚለው፡፡ (የጽሁፍ/ጥቅስ ልዩነቶች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሌሎች" የሚለው ምን እንደሚያመለክት በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ሌሎች ክፉ ሰዎችን እንደሰበሰበ እነዚህንም ይሰበስባል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ክፉ ሰዎች በአዝመራ ወቅት እንደሚታጨድ ሰብል በተመሳሳይ መንገድ ይቆረጣሉ፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ገበሬ የእህልን አገዳ አናት እደሚቆርጥ እግዚአብሔር እነርሱን ይቆርጣቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት የክርክሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ ነው፡፡ በውስጠ ታዋቂነት የቀረበው መልስ፡ "ማንም የለም" የሚል ነው፡፡ "ይህ እውነት ነው፣ ደግሞም ማንም እኔ ሀሰተኛ ሊያደርገኝ አይችልም፤ ማንም እኔ ስህተተኛ መሆኔን ማረጋገጥ አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"የተናገርኩት ስህተት መሆኑን ማረጋገጥ የሚችል"
ይህ የወንድ ስም በኢዮብ 2፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ
እዚህ ስፍራ "እርሱ" የሚለው የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ "ገናና/የበላይ" እና "ፍርሃት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች በግስ መልክ ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ "እግዚአብሔር በሁሉም ላይ ይገዛል፣ እናም ሰዎች እርሱን ብቻ ይፍሩት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"በላይ በሰማይ ሰላምን አድርጓል"
በልዳዶስ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው እግዚአብሔር ምን ያህል ታላቅ እንደሆነ አጉልቶ ለመግለጽ ነው፡፡ በውስጠ ታዋቂነት ለጥያቄው የተሰጠው ምላሽ "የለውም" የሚል ነው፡፡ ይህ የሚያመለክተው የእግዚአብሔር ሰራዊት የሆኑተን መልአክትን ነው፡፡ "በእርሱ ሰራዊት ውስጥ የመላዕክቱ ቁጥር መጠን የለውም፡፡" ወይም "የእርሱ ሰራዊቶች ማንምሊቆጥራቸው የማይቻለው እጅግ ብዙ ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
በልዳዶስ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው እግዚአብሔር ለሁሉም ሰው ብርሃን እንደሚሰጥ አጉልቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "የእርሱ ብርሃን በላዩ የማያበራለት ማንም የለም" ወይም "እግዚአብሔር ብርሃኑ በሁሉም ላይ እንዲበራ አድርጓል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
በልዳዶ መናገሩን ቀጥሏል
እነዚህ ሁለት ጥያቄዎች በአንድነት የዋሉት ሰው በእግዚአብሔር ፊት ፍጹም ሊሆን እንደማይችል አጉልቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
በውስጠ ታዋቂነት የሚሰጠው ምላሽ አይችልም የሚል ነው፡፡ "አንድ ሰው በፍጹም በእግዚአብሔር ፊት ጻድቅ ሊሆን አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
በውስጠ ታዋቂነት የጥያቄው ምላሽ አይችልም የሚል ነው፡፡ "ከሴት የተወለደ ሰው በእግዚአብሔር ፊት በፍጹም ንጹህ ሊሆን ወይም ተቀባይነት ሊያገኝ አይችልም" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሁሉንም ሰው ያካትታል፡፡ "ማንኛውም ሰው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል ተከትሎ በሚመጣው ላይ ትኩረት ይጨምራል፡፡ "በእርግጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ብሩህ" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በእግዚአብሔር ፊት ጨረቃ በቂ ብሩህነት የላትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ንጹህ" ማለት ፍጹም ማለት ነው፡፡ "እርሱ ከዋክብትን እንኳን ፍጹም አድርጎ አያያቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሳሳይ ነገር ይናገራሉ፤ በአንድነት ሆነው የሚያጎሉትም ሰው ፍጹም አለመሆኑን ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በልዳዶስ የሰው ልጆች እንደትሎች እርባና ቢስ መሆናቸውን ይገልጻል፡፡ "እንደ ትል እርባና ቢስ የሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰው የተገለጸበት ሌላ መንገድ ነው፡፡ "አንድ ሰው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ዐረፍተ ሀሳብ፣ ኢዮብ በልዳዶስን እየነቀፈው/እየከሰሰው ነው፡፡ "እርሱን" የሚለው የሚያመለክተው ኢዮብን ነው፡፡ "ክንድ" የሚለው ቃል ደግሞ የሚወክለው በአጠቃላይ ሰውየውን ነው፡፡ "እኔ አቅም የለኝም፤ ደግሞም አንዳች ጥንካሬ የለኝም፣ ነገር ግን አንተ እንደረዳኸኝ ያህል ትሆናለህ፣ ነገር ግን በእርግጥ አንተ ምንም አልረዳኸኝም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ በልዳዶስ መልካም ምክር እና እውቀት እንዳልሰጠው እየተናገረ ነው፡፡ "አንተ የሚምልህ እኔ አንዳች ጥበብ እንሌለኝ እና አንተ እንደመከርከኝ፤ ደግሞም ጥሩ ምክር እንደሰጠኸኝ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥሩ ምክር ሰጠው"
በእነዚህ ጥያቄዎች ኢዮብ በበልዳዶስ ላይ መሳለቁን ይቀጥላል፡፡ ሁለቱም ጥያቄዎች ቃለ ምልልሳዊ ናቸው፤ ትርጉማቸውም በመሰረታዊነት አንድ ነው፡፡ በአንድነት የቀረቡት አንዱ ሀሳብ ሌላውን ለማጠንከር ነው፡፡ "እነዚህን ቃላት እንድትናገር እርዳታ ሳታገኝ አልቀረህም፡፡ ምናልባት እነዚህን ነገሮች እንድትናገር አንድ መንፈስ ሳይረዳህ አልቀረም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የሞቱ ሰዎችን ነው፡፡ "እነዚያ የሞቱት" ወይም "የሞቱት መንፈስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን ስለፈሩ ተንቀጠቀጡ፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "በፍርሃት ተንቀጠቀጡ" ወይም "እግዚአብሔርን በመፍራት ተንቀጠቀጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በፍርሃት የተንቀጠቀጡትን ሙታን ያመለክታል
ይህ የሚያመለክተው በውሆች ውስጥ የሚኖሩ የሞቱ ሰዎችን ነው
ሲኦል የተገለጸው ሰው እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "ራቁት" መሆን ወይም "መሸፈኛ" ማጣት አንዳች ነገር ለመደበቅ አለመቻል እና ሙሉ ለሙሉ መጋለጥ ማለት ነው፡፡ "ሲኦል በእግዚአብሔር ፊት የተራቆተ እንደሆነ ሁሉ፣ በሲኦል አንዳች ነገር እንደሌለ፣ የጥፋት ስፍራ እንደሆነ፣ ከእግዚአብሔር ፊት የራቀ/የተደበቀ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይልከቱ)
ይህ የሲኦል ሌላው ስሙ ነው፡፡ "የጥፋት ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ሰሜናዊ ሰማይ የሚለው የሚወክለው፣ እግዚአብሔር እርሱ ከፈጠራቸው ፍጥረታት ጋር የሚኖርበትን ስፍራ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ደመናዎች የተነጻጸሩት እግዚአብሔር የዝናብን ውሃ ከጠቀለለበት ትልቅ ብርድ ልብስ ጋር ነው፡፡ "እርሱ ውሆችን በከባድ ደመናዎች ጠቅልሏል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የጨረቃን ገጽ እንዴት እንደሸፈነ ይገልጻል፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ "ደመናዎቹን በእርሷ ፊት በመዘርጋት"
ይህ እግዚአብሔር በውቅያኖስ ላይ የዳርቻ ምልክት ያደረገ የሚመስልበትን ምድር ከሰማይ ጋር የገጠመ ሆኖ ስለሚታይበት ስለ አድማስ ይናገራል
ሰዎች ሰማያት ወይም ሰማይ በአምዶች ላይ እንደቆሙ ያስባሉ፡፡ ኢዮብ ሰዎች እግዚአብሔር ሲቆጣ የሚርዱ አምዶች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ "ሰማይን የተሸከሙ አምዶች እግዚአብሔር ሲቆጣቸው በፍርሃት ይናወጣሉ" ወይም "ሰማይን የተሸከሙ አምዶች እግዚአብሔር ሲገስጻቸው እንደሚርዱ ሰዎች ይናወጣሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ረአብን ያጠፋል"
ይህ በውሃ ውስጥ የሚኖር አስፈሪ የሆነ አውሬ ስም ነው፡፡ ይህ በኢዮብ 9፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"እስትንፋስ" የሚለው ስም "ተነፈሰ" ወይም "እፍ አለ" በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ይህ ምሳሌ የሚወክለው እግዚአብሔር ደመናትን ለመበተን እግዚአብሔር ነፋሳትን እንደሚያነፍስ ነው፡፡ "እግዚአብሔር ሰማያት ንጹህ ይሆኑ ዘንድ ደመናዎችን ይበትናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር በእጆቹ ሰይፍ እንደ ያዘ እና እዚህ ስፍራ "የእርሱ እጅ" የሚለው ደግሞ የሚያመለክተው ያንን ሰይፍ ነው፡፡ "በሳው" መግደልን ያሳያል፡፡ "በሰይፉ በራሪ አውሬውን ወጋ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"አውሬው ከእርሱ ለማምለጥ በሞከረ ጊዜ፡፡" ይህ በውሃ ውስጥ የሚኖረውን ረአብን ያሳያል፡፡ ኢዮብ 26፡12 ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "ዘርፍ" የሚወክለው ትልቅ ከሆነ ነገር ውስጥ አነስተኛ የሆነውን ክፈል ነው፡፡ "እነሆ፣ እነዚህ እግዚአብሔር የሰራቸው ነገሮች የሚያመለክቱት ከታላቅ ሀይሉ ውስጥ ጥቂቱን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እኛ ስለመኖሩ እንኳን ከነጭርሱ የማናውቀው የኢዮብን አድናቆት አጋኖ የሚገልጽ እግዚአብሔር ከሰራቸው ታላላቅ ነገሮች አንዱ ነው፡፡ እግዚአብሔር ያደረገውን ማየት የተገለጸው የእግዚአብሔርን ድምጽ እንደመስማት ተደርጎ ነው፡፡ "ይህ የእርሱን ጸጥ ያለ ማንሾካሾክ እንደመስማት ነው!" (ቃለ አጋኖ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የሚያመለክተው ኢዮብ ማሃላ ማድረጉን ነው፡፡ ኢዮብ የእግዚአብሔርን ህልውና እርግጠኝነት የሚያነጻጽረው እርሱ ከተናገረው ነገር እርግጠኝነት ጋር ነው፡፡ ይህ በመሃላ ነገርን የማረጋገጥ መንገድ ነው፡፡ "ህያው እግዚአብሔርን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ፍትህ የተገለጸው ሊወሰድ ወይም ሊሰጥ እንደሚችል አካል/ቁስ ነው፡፡ መውሰድ የሚለው የሚገልጸው ለኢዮብ ተገቢውን ፍትህ መንፈግን ነው፡፡ "ለእኔ ፍትህ መስጠትን አልወደደም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የኢዮብ "ህይወት" መራራ መሆን የሚወክለው ኢዮብ ለእግዚአብሔር ያለውን በቅሬታ የተሞላ ስሜት ነው፡፡ "ህይወቴ በቅሬታ የተሞላ እንዲሆን አደረገ" ወይም "በአግባብ ስላልተመለከተኝ በሀዘን ሞላኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው በህይወት ለመኖር የቀረውን እድሜ ነው፡፡ "ህይወቴ በውስጤ በምትኖርበት በቀሪው ዘመን ሁሉ" ወይም "ህይወቴ በእኔ ውስጥ እስካለች ድረስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ህይወት" የሚለው ረቂቅ ስም "መኖር" በሚል ቅጽል ወይም "ኖረ" በሚል ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በህይወት እስካለሁ ድረስ" ወይም "በህይወት እስከ ኖርኩ ድረስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"እስትንፋስ… በአፍንጫዬ አለ" የሚለው የሚወክለው መተንፈስ መቻልን ነው፡፡ "እስትንፋስ ከእግዚአብሔር ዘንድ" የሚለው የሚገልጸው እግዚአብሔር እርሱን መተንፈስ ማስቻሉን ነው፡፡ "እግዚአብሔር እስትንፋስ ሰጠኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አፍንጫ"
እነዚህ ሁለት ሀረጋት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ በአንድነት የቀረቡት በዚህ አይነት መንገዶች እንደሚናገር በትኩረት ለመግለጽ ነው፡፡ "ከንፈሮቼ" እና "ምላሴ" የሚሉት የሚወክሉት ራሱን ኢዮብን ነው፡፡ "ክፋትን አልናገርም ወይም አላታልልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ክፋት" እና "ማታለል" የሚሉት ረቂቅ ስሞች "በክፋት" እና "በማታለል" በሚሉት ቃላት ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በክፋት መናገር… በማታለል መናገር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"መቼም ቢሆን ሶስታችሁ ትክክል ናችሁ ስል ከእናንተ ጋር አልስማማም"
"እናንተ" የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው፡፡ የሚያመለክተውም የኢዮብን ወዳጆች ነው፡፡ (አንተ የሚለው ቃል ልዩ ልዩ መልኮች)
"በፍጹም ትሁት መሆኔን ልክድ አልችልም" ወይም "ሁልጊዜም ቢሆን ትሁት መሆኔን እናገራለሁ"
እዚህ ስፍራ "አጥብቄ እይዛለሁ" የሚለው አንድን ነገር አጥብቆ ይዞ መቀጠል ለሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ጽድቅ" የሚለው ረቂቅ ስም "ጻድቅ" በሚለው ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጻድቅ ነኝ የሚለውን አጥብቄ ይዤ ለመቀጠል ወስኛለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እንዲሄድ አልፈቅድም" የሚለው አንድን ነገር ለመተው/ለማቆም አለመፍቀድን የሚገልጽ ዘይቤ ነው፡፡ "ጻድቅ መሆኔን መናገርን አላቆምም" ወይም "እንደዚያ ማለቴን አላቆምም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሀሳቤ/አስተሳሰቤ" የሚለው የሚወክለው ኢዮብን ነው፡፡ "በሃሳቤ እንኳን፣ ራሴን አልዘልፍም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቃላት የሚጀምሩት እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ በአንድነት የቀረቡት ይህ እንዲሆን ኢዮብ ያለውን ጠንካራ ፍላጎት በትኩረት ለመግለጽ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እርሱ ጠላቶቹ እንዴት እንደ ኃጢአተኛ ሰው እንዲሆኑ እንደሚፈልግ ግልጽ ተደርጎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጠላቶቼ እንደ ኃጢአተኛ ሰው ይቀጡ" ወይም "እግዚአብሔር ኃጢአተኛ ሰዎችን እንደሚቀጣ ጠላቶቼን ይቅጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህ ሰው/ጠላቱ/ እንዴት እንደ ኃጢአተኛ ሰው ሊሆን እንደሚፈልግ ግልጽ ተደርጎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በእኔ ላይ የሚነሳብኝ እርሱ ኃጢአተኛ ሰው እንደሚቀጣ ይቀጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "በእኔ ላይ የሚነሳብኝ" የሚለው ዘይቤያዊ አገላለጽ ሲሆን ትርጉሙ "የሚቃወመኝ" ማለት ነው፡፡ መላው ሀረግ የሚያመለክተው የኢዮብን ተቃዋሚዎች ነው፡፡ "እኔን የሚቃወመኝ እርሱ" ወይም "የእኔ ተቃዋሚ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው እንዲህ ያለው ሰው ምንም ተስፋ የለውም ለማለት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በቀላል ሀሳብ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ነፍሱን ሲወስዳት… እግዚአብሔር የለሽ ለሆነ ሰው አንዳች ተስፋ የለውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለቱ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "እግዚአብሔር እርሱን በሚቆርጠው እና ህይወቱን በሚወስድ ጊዜ" ወይም "እግዚአብሔር እርሱን ሲገድለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ዘይቤያዊ አነጋገር ትርጉም "እርሱን ሲገድለው" ወይም "እንዲሞት ሲያደርግ" ማለት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ዘይቤያዊ አነጋገር ትርጉም "እርሱን ሲገድለው" ወይም "መኖሩ እንዲያበቃ ሲያደርግ" ማለት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
x
በእነዚህ ሀረጎች "እናንተ" የሚለው በተገለጸ ጊዜ ሁሉ ብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተውም የኢዮብን ሶስት ጎደኞች ነው፡፡
የእግዚአብሔር "እጅ" የሚያመለክተው ሀይሉን ነው፡፡ "የእግዚአብሔር ሀይል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሀሳብ" የሚለው ረቂቅ ስም "አሰበ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሁሉን ቻይ የሆነውን ሀሳብ ከእናንተ አልደብቅም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ወዳጆቹ እንደዚህ ያሉ የማይረቡ ነገሮችን ስለተናገሩ ሊገስጻቸው ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በቀላል ሀሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እንዲህ ያለ የማይረባ ነገር መናገር አልነበረባችሁም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይህ እግዚአብሔር ለኃጢአተኛ ሰው ያቀደለት ነው"
እዚህ ስፍራ "የጨቆኝ/ ሰውን የሚያሳዝን ሰው ድርሻው" የሚለው በጨቆኝ ሰው/ሰውን በሚያሳዝን ሰው ላይ የሚደርሰውን ነገር የሚገልጽ ዘይቤ ነው፡፡ በዚህ ሰው ላይ እግዚአብሔር የሚያደርገው ነበር የተገለጸው እግዚአብሔር ለእርሱ የሚሰጠው ነገር ተደርጎ ነው፡፡ "ሁሉን ቻይ የሆነው በጨቆኝ ሰው/ሰውን በሚያሳዝን ሰው ላይ የሚያደርገው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ለሰይፍ" የሚወክለው በጦርነት መሞትን ነው፡፡ "በጦርነት ይሞታሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
አባቶቻቸው ከሞቱ በኋላ የሞኖሩት ልጆቻቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ይቀበራሉ" የሚለው የሚወክለው ሞትን ነው፡፡ "በመቅሰፍት ይሞታሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የእነርሱ" እና "እነርሱ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክተው "ከእርሱ በኋላ የሚኖሩትን" ይኸውም የክፉ ሰውን ልጆች ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "መከመር" የሚለው "ብዙ መሰብሰብ" ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ኢዮብ ብር ማግኘት አፈር የማግኘት ያህል እንደሚቀላቸው ይናገራል፡፡ "የብር ቁልል ይሰበስባሉ" ወይም "አፈር መሰብሰብ የሚችሉትን ያህል በቀላሉ ብር ይሰበስባሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መከመር" የሚለው "ብዙ መሰብሰብ" ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ኢዮብ ልብስ ማግኘት አፈር የማግኘት ያህል እንደሚቀላቸው ይናገራል፡፡ "የልብስ ቁልል ይሰበስባሉ" ወይም "አፈር መሰብሰብ የሚችሉትን ያህል በቀላሉ ልብስ ይሰበስባሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከሸረሪት" በኋላ "ድሯን ማድራት" የሚለው ሀረግ በግልጽ የሚታወቅ ነገር ነው፡፡ ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ሸረሪት ድሯን እንደምታደራ ኃጢአተኛው ቤቱን ይሰራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
የሸረሪት ድር በቀላሉ ይበጣጠሳል፣ ደግሞም በቀላሉ ይጠፋል፡፡ "ሸረሪት ድሯን እንደምትሰራ ቤቱን ይገነባል" ወይም "የሸረሪት ድር በቀላሉ እንደሚበጣጠስ፣ ቤቱን እንደዚያው ይገነባል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጎጆ በጣም ጠንካራ ያልሆነ ጊዜያዊ ቤት ነው፡፡ "እንደ ጊዜያዊ ጎጆ/ድንኳን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"በመኝታው ሲጋደም ባለጸጋ ነው፡፡" ይህ የሚያመለክተው በምሽት በአልጋው ላይ መጋደሙን እና መተኛቱን ነው፡፡
"ነገር ግን በባለጸጋ አልጋ ላይ መተኛቱን አይቀጥልም" ወይም "በአልጋው ላይ በሚተኛበት ጊዜ ባለጸጋነቱ አይቀጥልም/ከመኝታው ሳይወርድ ባለጸጋነቱ ያበቃል"
ዐይኖቹን ሲከፍት የሚለው የሚወክለው በጠዋት ሲነሳ የሚለውን ነው፡፡ "ከእንቅልፉ ሲነቃ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሀብቱ ሁሉ ጠፍቷል" ወይም "ሁሉም ነገር ከእርሱ ርቋል"
እዚህ ስፍራ "እርሱን ውጦታል" የሚለው የሚወክለው በድንገት የሚደርስበትን ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች "ጭንቀት/መሸበር" ለተከታዮቹ ሀሳቦች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ 1) ሰዎች እንዲፈሩ የሚያደርጉ ነገሮች፡፡ "በድንገት በኃጢአተኛው ላይ የሚደርሱ ነገሮች" ወይም 2) ፍርሃት፡፡ "በድንገት ፍርሃት ዋጠው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ውኆች" የሚለው ቃል ጎርፍን ያመለክታል፡፡ ጎርፍ ሰዎች ሳይጠብቁት በድንገት ሊደርስ ይችላል፤ ደግሞም አደገኛ እና አስፈሪም ነው፡፡ "እንደ ጎርፍ" ወይም "በድንገት እንደሚሞላ ደራሽ ውሃ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሃይለኛ ነፋስ ጠርጎ ይወስደዋል"
ኢዮብ ኃጢአተኛውን ሰው ከቤቱ ጠርጎ የሚወስደውን ነፋስ የገለጸው፣ ነፋስን እንደ ሰው በመግለጽ እና አቧራን ከቤት ከሚያስወግድ መጥረጊያ ጋር በማነጻጸር ነው፡፡ "ሴት ቆሻሻን በመጥረጊያ ጠርጋ እንደምታስወጣ ነፋስ ከስፍራው ይጠርገዋል" ወይም "ነፋስ በቀላሉ ከስፍራው ይጠርገዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤቱ"
በኢዮብ 27፡ 22-23 ላይ ኢዮብ ስለ ነፋስ የሚናገረው ክፉዎችን እንደሚያጠቃ ሰው አድርጎ ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
" በኃጢአተኛው ላይ ይወድቅበታል" የሚለው ሀረግ የሚወክለው ነፋሱ በኃጢአተኛው ላይ አደጋ እንደሚጥል ሰው ሆኖ በሃይል ይነፍስበታል ማለትን ነው፡፡ "አደጋ እንደሚጥል ሰው በእርሱ ላይ በሃይል ይነፍስበታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚወክለው ነፋስ በክፉ ሰው ላይ ያለውን ሀይል ወይም አቅም ነው፡፡ "ከእርሱ ቁጥጥር ለማምለጥ ይሞክራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
አጆችን ማጨብጨብ በሌላ ሰው ላይ የማፌዝ መንገድ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ ይህ የሚወክለው ነፋስ ከፍ ያለ ድምጽ ማሰማቱን/መስጠቱን ነው፡፡ "በእርሱ ላይ ለማፌዝ አንድ ሰው እጆቹን እንደሚያጨበጭብ ከፍ ያለ ድምጽ ያወጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎች ከመሬት የተለያዩ አለቶችን የሚያወጡበት ስፍራ ነው፡፡ አለቶች በውስጣቸው ብረት አላቸው፡፡
ይህ በብረት ውስጥ የሚገኘውን አፈር ለማጣራት ብረትን የማቅለጥ ሂደት ነው
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች ብረትን ከመሬት ያወጣሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች መዳብን ከመሬት ያወጣሉ" ወይም "ሰዎች መዳብን ለማውጣት ድንጋይ ያቃጥላሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ጠቃሚ የሆነ ቀይ ቡኒ ቀለም ያለው ብረት
ይህ በአለቶች ውስጥ የሚገኘውን ብረት ለማግኘት ሲባል አለቶችን የማቃጠል ሂደት ነው
እዚህ ስፍራ "ለጨለማ ዳርቻ ማበጀት/ጨለማ ማስወገድ" የሚለው የሚወክለው በጨለማ ማብራትን ነው፡፡ ሰዎች ብርሃን ለማግኘት ፋኖስን ወይም ችቦን ይጠቀማሉ፡፡ "ሰው ወደ ጨለማ ስፍራ ብርሃን ይዞ ይሄዳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ወደ ማዕድን ቁፋሮው ሩቅ ስፍራ"
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በአንድነት አገልግሎት ላይ የዋሉት ማዕድን የሚገኝበት ስፍራ እጅግ ጨለማ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ መሬት ወደ አለት ውስጥ የተቆፈረ ጠባብ ጥልቅ ጉድጓድ፡፡ ሰዎች ማዕድን ለማውጣት ወደ ጉድጓዱ ውስጠኛ ክፍል ይገባሉ፡፡
እግር የተገለጸው ማስታወስ እንደሚችል ሰው ተደርጎ ነው፡፡ "ሰዎች ያልሄዱባቸው ስፍራዎች" ወይም "ማንም ተራምዶባቸው የማያውቁ ስፍራዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እንዴት እና የት እንደ ራቀበግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በጉድጓዱ ውስጥ በገመድ ታስሮ ከሰዎች ርቆ ያቆያል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እንጀራ" የሚወክለው በአጠቃላይ ምግብን ነው፡፡ እንጀራ ከመሬት ይወጣል የሚለው እንጀራ ከመሬት ይበቅላል የሚል ዘይቤ ነው፡፡ "እንጀራ የሚወጣበት መሬት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) አለቶችን ለመሰባበር ሰዎች ከምድር በታች እሳት አንድደዋል፡፡ "መአድን ቆፋሪዎች ባነደዱት እሳት ከምድር በታች ያለው ተንኮታኩቷል" ወይም 2) "ተገልብጧል" የሚለው ተለውጧል ለሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ከስር በእሳት የጠፋ ያህል በከፍተኛ ደረጃ ተንኮታኩቷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"እርሷ" የሚለው የሚያመለክተው መሬትን ነው፡፡
በጥቂቱ ብቻ የሚገኝ ዋጋው የከበረ ሰማያዊ ቀለም ያለው ድንጋይ
እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "የትኛውም አዳኝ ወፍ ወይም ጭልፊት ወደ ማዕድን ስፍራ የሚወስደውን መንገድ አይቶት አያውቅም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሌሎች እንስሳትን የሚበላ ወፍ"
ይህ "አሞራ" ተብሎም ሊተረጎም ይችላል፡፡ እነዚህ ሁለቱም የሚያድኑ እና ሌሎች እንስሳት የሚመገቡ ወፎች ናቸው፡፡ ይህንን በባህላችሁ ውስጥ በሚገኝ አነስተኛ ወፍ ተክታችሁ መተረጎም ትችላላችሁ፡፡
እነዚህ ሀረጎችም ደግሞ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው በጣም ጠንካራ የሆኑ የዱር አራዊትን ነው
ይህ የሚወክለው አለቶችን መሰባበርን ነው፡፡ "ጠንካራ አለት መቆፈር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ጠጣር አለት"
ተራሮችን እና ከስራቸው የሚገኘውን መሬት መቆፈር የሚለው አረምን ወይም ዛፎችን ከስራቸው መንቀል ለሚለው ዘይቤያዊ አገላለጽ ሲሆን ማዕድኖችን ከመሬት ቆፍሮ ማውጣትን አጋኖ ለመግለጽ የዋለ ነው፡፡ "እርሱ ስራቸውን ቆፍሮ በማውጣት ተራሮችን ከስራቸው ገለበጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት እንዲሁም ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የእርሱ ዐይኖች" የሚለው የሚወክለው እርሱን ነው፡፡ "እርሱ ይመለከታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ " ጅረቶች እንዳይወርዱ" የሚለው ጅረቶችን ማገድ ወይም እንዳይፈሱ መከልከል ማለት ነው፡፡ "እርሱ ጅረቶች እንዳይወርዱ ያግዳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ሰዎች ከምድር በታች ወይም ከውሃ ስር በመሆናቸው ምክንያት ሊመለከቱ የማይችሉትን ነገር ነው፡፡
በኢዮብ 28፡12-28 እውቀት እና ግንዛቤ ማግኘት በአንድ ስፍራ የሚገኙ እና ሰዎች የሚፈልጓቸው ውድ ሀብቶች እንደሆኑ ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ እውቀት እና ግንዛቤ ማግኘት የሚወክሉት ብልህ መሆንንና ነገሮችን በሚገባ መረዳትን መማርን ነው፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥያቄዎች ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፤ የዋሉትም ጥበብን እና መረዳትን ማግኘት በጣም አስቸጋሪ መሆኑን ለማሳየት ነው፡፡ "ጥበብን እና መረዳትን ማግኘት በጣም አስቸጋሪ ነው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ብልህ መሆን እና ግንዛቤ ማግኘት የተገለጹት ጥበብን እና መረዳትን እንደ ማግኘት ተደርጎ ነው፡፡ "ሰዎች ብልህ የሚሆኑት እንዴት ነው? ሰዎች ነገሮችን በሚገባ መረዳት የሚችሉት እንዴት ነው?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ጥበብ የተገለጸችው ሰዎች ሊገዟት እንደሚችሉት ነገር ተደርጋ ነው፡፡ "ሰዎች የሚረባው ምን እንደሆነ አያውቁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) "ዋጋ" ተብሎ የተተረጎመው ቃል "ስፍራ" ማለት ነው፡፡ "ሰዎች የት እንደምትገኝ አያውቁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እናም በህያዋን ምድር አትገኝም፡፡" የህያዋን ምድር" የሚለው የሚያመለክተው ሰዎች የሚኖሩበትን ይህንን ምድር ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እናም ማንም በዚህ ምድር ጥበብን ሊያገኝ አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ጥልቅ ውኆች እና ባህር የቀረቡት መናገር እንደሚችል ሰው ተደርገው ነው፡፡ "ጥበብ ከምድር በታች ባለው በጥልቅ ውኆች ውስጥ አትገኝም፣ አሊያም በባህር ውስጥ አይደለችም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ ይህ የሚያመለክተው ጥበብ ከወርቅ ይልቅ ጠቃሚ እንደሆነ ነው፡፡ "ሰዎች እውቀትን በወርቅ መግዛት አይችሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ጥበብ ከብር ይልቅ ጠቃሚነት እንዳላት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች ለእውቀት በቂየሆነ ብር መክፈል/መመዘን አይቻላቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ጥበብ ከኦፌር ወርቅ፣ ከከበረ መረግድና ሰንፔርና የበለጠ ዋጋ እንዳላት ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የተጣራ ወርቅ የሚገኝበት ምድር ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ጥቁር የከበረ ድንጋይ
ሰማያዊ የከበረ ድንጋይ
ይህ የሚያመለክተው ጥበብ ከወርቅ እና ከከበረ ድንጋይ/አብረቅራቂ መአድን እጅግ እንደምትበልጥ ነው
ዋጋ ያለው የከበረ እንደ ብርጭቆ ንጹህ ቀለም ያለው ድንጋይ
"እናም በጠራ ወርቅ በተሰራ ጌጥ አትለወጥም፡፡" ይህ የሚያመለክተው ጥበብ በጠራ ወርቅ ከተሰራ ጌጥ የሚበልጥ ዋጋ ያላት መሆኑን ነው፡፡
"መነገድ"
"እርሷን ከዛጎል እና ሰንፔር ጋር ማነጻጸር አይቻልም" ይህ የሚያመለክተው ጥበብ ከዛጎል እና ኢያስፔር እጅግ እንደምትበልጥ ነው፤ ስለዚህም ኢዮብ ስለነዚህ ነገሮች መናገር አላስፈለገውም፡፡ "ስለ ዛጎል ወይም ኢያስፔር መናገር አያስፈልገኝም" ወይም "ዛጎል፣ ኢያስፔር እና አልማዝ ከጥበብ ጋር ሲነጻጸሩ እርባና እንደሌለው ነገር ይቆጠራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ውብ የሆነ፣ ጠንካራ እና በውቅያኖስ ዳርቻ የሚገኝ ቁስ ነው፡፡
እነዚህ የከበሩ ድንጋዮች/ማዕድናት ናቸው
ይህሚያመለክተው ጥበብ ምርጥ ከተባለው ቶጳዝዮን እንደምትሻል ነው
"እናም ጥበብ በንጹህ ወርቅ ዋጋዋ ሊለካ አይችልም፡፡" ይህ ጥበብ ከንጹህ ወርቅ እጅግ እንደምትበልጥ ያሳያል፡፡
ኢዮብ እነዚህን ጥያቄዎች የሚጠቀመው ሰዎች ጥበብን እና እውቀትን ሰዎች ከየት እንደሚያገኙ ለመናገር ነው፡፡ "ጥበብ ከየት እንደምትገኝ እነግራችኋለሁ ደግሞም እውቀት ከወዴት እንደሆነች አስታውቃችኋል፡፡" ወይም "እንዴት ጥበበኛ መሆን እንደሚቻል እንደዚሁም ደግሞ እንዴት ነገሮችን መረዳት እንደሚቻል እነግራችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ጥበብ የተገለጸችው በአንድ ስፍራ እንደሆነችና ወደ ሰዎች እንደምትመጣ ተደርጎ ነው፡፡ የእርሷ መምጣት የሚወክለው ሰዎች ብልህ ሊሆኑ እንደሚችሉ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መረዳት/እውቀት የተገለጸችው በአንድ ስፍራ እንደምትገኝ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ህያዋን ነገሮች ጥበብን ማየት አልቻሉም ማለት፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ማናቸውም ህያው ነገር ጥበብን ማየት/ማግኘት አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ወፎች ጥበብን ማየት አይችሉም ማለት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በሰማያት የሚበሩ ወፎች እንኳን ጥበብን ማየት አይችሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጥፋት" እና "ሞት" መናገር የሚችሉ ነገሮች ተደርገው ቀርበዋል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጥበብ የተገለጸችው በአንድ ስፍራ እንደምትገኝ ተደርጎ ነው፡፡ "እግዚአብሔር ጥበብ እንዴት እንደምትገኝ ያውቃል፡፡ እርሱ ጥበብ የት እንዳለች ያውቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የምድር የመጨረሻው ሩቅ ስፍራ"
ይህ የሚገልጸው እግዚአብሔር በእያንዳንዱ ስፍራ መገኘት ያለበትን የውሃ መጠን የወሰነ መሆኑን ነው፡፡ ይህ ለመወሰን የሚያመለክተው አማራጭ ትርጉም 1) በእያንዳንዱ ደመና ምን ያሀል ዝናብ መገኘት እንዳለበት ወይም 2) በእያንዳንዱ ባህር የሚገኘውን ውሃ መጠን፡፡ "በእያንዳንዱ ስፍራ የሚኖረውን ውሃ ወስኗል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ መብረቅ እንዴት መሰማት እንዳለበት ውስኗል" ወይም "እርሱ የመብረቅን መሄዳ ወስኗል"
"ፍርሃት" የሚለው ረቂቅ ስም "ፈራ" ወይም "አከበረ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጥበብ" የሚለው ረቂቅ ስም "ጠቢብ" በሚለው ቃል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አድምጡ፣ ጌታን ብትፈሩ ጥበበኛ ትሆናላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ከክፉ መለየት" ክፉ ነገሮችን ለማድረግ አሻፈረኝ ማለት ነው፡፡ "መረዳት" የሚለው ረቂቅ ስም "ተረዳ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ክፉ ማድረግን ባትፈቅድ፣ ከዚያ በኋላ ብዙ ነገሮችን ትገነዘባለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን አጋኖ የተጠቀመው ምኞትን ለመግለጽ ነው፡፡ "በቀደሙት ወራት እንደነበርኩት ብሆን በወደድኩ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ብርሃን በኢዮብ ላይ ማብራቱ የሚወክለው እግዚአብሔር ኢዮብን ያለውን መባረኩን ነው፡፡ "የእግዚአብሔር በረከት እንደ መብራት በላዬ በሚያበራበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በጨለማ ውስጥ ማለፍ የሚወክለው አስቸጋሪ ሁኔታን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ጠንካራ እና ወጣት ስለነበረበት ጊዜ የተናገረው እነዚያን ጊዜያት አዝመራ እንደሚታጨድበት ጊዜ አድርጎ ነው፡፡ "ወጣትና ጠንካራ በነበርኩበት ወቅት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ወዳጅነት" የሚለው ረቂቅ ስም "ወዳጅ" በሚለው ስም ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጎጆ" የሚለው ቃል የኢዮብን ቤት ይወክላል፡፡ "እግዚአብሔር የእኔ ወዳጅ በነበረበት እና እኔን በሚጠብቅበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"መንገዴ በቅባት በተጥለቀለቀ ጊዜ" ኢዮብ ይህንን አጋኖ የተጠቀመው ብዙ ላሞች እንደመበሩት እና ላሞቹ ለእርሱ እና ለቤተሰቡ ከሚያስፈልገው ያለፈ ብዙ ቅባት ይሰጡት እንደነበረ ለመግለጽ ነው፡፡ "ላሞቼ እጅግ የበዛ ቅባት ይሰጡኝ በነበረ ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚለውን ይመልከቱ)
"ደግሞም አለቱ የዘይት ፈሳሽ ይሰጠኝ ነበር፡፡" ኢዮብ ይህንን አጋኖ የተጠቀመው ብዙ የወይራ ተክል እንደነበረው እና ብዙ የወይራ ዘይት ያመርት እንደነበር ለመግለጽ ነው፡፡ አለቱ አገልጋዮቹ ከወይራ ፍሬ ዘይት ይጨምቁበት የነበረበት ስፍራ ነው፡፡ "አገልጋዮቼ እጅግ ብዙ የወይራ ዘይት ይጨምቁ በነበረበት ጊዜ" ወይም "ዘይት እንደ ወንዝ ዘይት ከሚጨመቅበት አለት ይፈስ በነበረበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በመንደር ወይም በከተማ ውስጥ ሁለት ወይም ከዚያ የበለጡ መንገዶች የሚገናኙበት ስፍራ ነው፡፡
ይህ የአክብሮት ምልክት ነው፡፡ ይበልጥ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ለእኔ በአክብሮት ተነስተው ይቆሙ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአክብሮት ምልክት ነበር፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን የሚያደርጉት እንደማይናገሩ ለማሳየት ነው፡፡ ይህ ለኢዮብ ያላቸውን አክብሮት የሚያሳዩበት ምልክት ነበር፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የተከበሩ ሰዎች ጸጥ ይሉ ነበር" ወይም "የተከበሩ ሰዎች መናገራቸውን ያቆሙ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እነርሱ ለኢዮብ ካላቸው እጅግ ከፍ ያለ አክብሮት የተነሳ አንዳች የሚናገሩት ነገር እንዳልነበረ ያሳያል፡፡ "መናገር የማይችሉ ሆኖ ይሰማቸው ነበር" ወይም "አንዳች የሚሉት አልነበራቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ጆሮዎች የሚለው የሚወክለው እርሱን የሰሙትን ሰዎች ሲሆን፣ ዐይኖች የሚለው ደግሞ የሚወክለው እርሱን ያዩተን ሰዎች ነው፡፡ "የነገርኳቸውን ከሰሙ በኋላ… እኔን ከተመለከቱ በኋላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"የተናገርኩት ትክክል ነው በማለት ይመሰክሩ ነበር"
እዚህ ስፍራ "ድሃ የሆነው/ድሃው" የሚለው የሚያመለክተው ማንኛውንም ድሃ ሰው ነው፡፡ "ድሆች ሲጮሁ ደርሼ ካሉበት ችግር አወጣቸው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የስማዊ ሀረግ ክፍል የሚለውን ይመልከቱ)
የአንድ ሰው ምርቃት/በረከት ወደ ሌላው መድረሱ የሚወክለው ያ ሰው ሌላውን መባረኩን ነው፡፡ "ሞት አፋፍ ላይ ደርሶ ነበረው ስረዳው ይባርከኝ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚወክለው ሊሞት የተቃረበውን ማናቸውንም ሰው ነው፡፡ "ሊሞቱ የተቃረቡ/በሞት አፋፍ ላይ ያሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የስማዊ ሀረግ ክፍል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የመበለቶች ልብ" የሚለው የሚወክለው ማንኛይቱንም መበለት ነው፡፡ "መበለቶች በደስታ እንዲዘምሩ ምክንያት ሆኛለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና የስማዊ ሀረግ ክፍል የሚሉትን ይመልከቱ)
ብዙውን ጊዜ ሰዎች ጽድቅን እንደ ልብስ አድርገው ይገልጽዋታል፡፡ "ጽድቅ የሆነውን አደርግ ነበር፣ እርሷም ለእኔ እንደ ምለብሰው ልብስ ነበረች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙውን ጊዜ ሰዎች ጽድቅን እንደ ልብስ አድርገው ይገልጽዋታል፡፡ "ትክክል የሆነውን አደርግ ነበር፣ ፍትህ በእኔ ላይ እንደ ልብስ እና እንደ ጥምጥም ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤያዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ወንዶች በራሳቸው ላይ የሚጠመጥሙት እና እንደ ኮፍያ የሚያደርጉት ረጅም ጨርቅ
ይህ የሚወክለው ዐይነ ስውር የሆኑ ሰዎችን መርዳትን ነው፡፡ "ለዐይነ ስውራን ዐይን ነበርኩ" ወይም "ዐይነ ስውራንን እመራ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አካል ጉዳተኞችን መርዳትን ያመለክታል፡፡ "ለአንካሶች እግር ነበርኩ" ወይም "አንካሶችን እደግፍ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አባት ነበርኩ" የሚለው የሚወክለው ለሰዎች የሚያስፈልጋቸውን ማቅረብን ነው፡፡ "አባት ለልጆቹ የሚያስፈልጋቸውን እንደሚያቀርብ ለችግረኞች አቀርብላቸው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ከቁጥር/ስንኝ 18-20 ባለው ክፍል ኢዮብ በእርሱ ላይ መከራ ከመድረሱ በፊት ይናገራቸው ስለነበሩ ነገሮች ይገልጻል፡፡
ኢዮብ ኃጢአተኞችን በጥርሳቸው ያደኑትን እንደሚነክሱ የዱር አራዊት ይገልጻቸዋል፡፡ "አንድ ሰው የዱር አውሬን መንጋጋ ሰብሮ ያደነውን ከጥርሶቹ መሃል እንደሚያስጥለው፣ እኔም ኃጢአተኞች ሰዎችን እንዳያሳድዱ እከልክላቸው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጎጆ" የሚወክለው የኢዮብን ቤት እና ቤተሰብ ነው፡፡ ኢዮብ እርሱን እንደ ወፍ ልጆቹን ደግሞ እንደ ወፍ ጫጩቶች አድርጎ ይናገራል፡፡ "ከቤተሰቦቼ ጋር በቤቴ ውስጥ እሞታለሁ" ወይም "በቤቴ በሰላም እሞታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በወንዝ ዳርቻ ማንም ሊቆጥረው የማይችለው አሸዋ አለ፡፡ ማንም ሊቆጥረው ከሚችለው በላይ እድሜ እኖራለሁ ማለቱ ረጅም እድሜ እንደሚኖር አጋኖ መናገሩ ነው፡፡ "በጣም ዘመን እኖራለሁ" ወይም "ብዙ አመታት እኖራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት እንዲሁም ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ስለ ጥንካሬው በሚገባ ውሃ እንዳገኘ ዛፍ አድርጎ ይናገር ነበር፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
" ክብር" የሚለው ረቂቅ ስም "ከበረ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ እዚህ ስፍራ "አዲስ/ትኩስ" የሚለው የሚወክለው ያለማቋረጥ የሚሰጥን ክብር ነው፡፡ "ሰዎች ሁሌም/ሳያቋርጡ ክብር ይሰጡኝ ነበር" ወይም "ሰዎች ሁሌም ያከብሩኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
አዲስ ቀስት በጣም ጠንካራ ነው፡፡ የኢዮብ በእጁ የሚገኘው ቀስት ጥንካሬ የሚወክለው የእርሱን አካላዊ ብርታት ነው፡፡ "እኔ ሁልጊዜም እንደ አዲስ ቀስት ጠንካራ ነኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እንደ ውሃ በላያቸው ይንጠባጠባል" የሚለው የሚወክለው እርሱን የሚሰሙ ሰዎች መታደሳቸውን ነው፡፡ "ንግግር" የሚለው ረቂቅ ስም "ተናገረ" ወይም "አለ" በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ውሃ ሲፈስበት የሰዎች አካል እንደሚታደስ ንግግሬ ልባቸውን ደስ ያሰኝ ነበር" ወይም "እኔ እምናገራቸው ነገር በአካላቸው እንደሚፈስ ውሃ ያድሳቸው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
ሰዎች ኢዮብን በትግስት ይጠባበቁት ነበር፤ ደግሞም ከእርሱ መልካም ነገርን ለመስማት ይጠባበቁ ነበር፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚወክለው ኢዮብ ከሚናገረው ተጠቃሚ ለመሆን በጉጉት መጠባበቅን ነው፡፡ "ከምናገረው ለመጠቀም እኔ እስከምናገር ድረስ በጉጉት ይጠባበቁ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ገበሬዎች የኋለኛውን ዝናብ በጉጉት እንደሚጠባበቁ"
ይህ ዝናብ የሌለበት/ደረቅ ወቅት ከመግባቱ አስቀድሞ የሚዘንበውን ብዙ መጠን ያለውን ዝናብ ያመለክታል፡፡
ፈገግ የሚልበት ምክንያት እነርሱን ለማበረታታት በመሆኑ፣ ይህ ይበልጥ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እነርሱን ለማበረታታት ፈገግ እልላቸው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚወክለው በኢዮብ ገጽ ላይ የሚመለከቱትን ደግነት ነው፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መንገዳቸውን እመርጥላቸው" የሚለው የሚገልጸው ምን ማድረግ እንዳለባቸው መወሰንን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መቀመጥ" የሚወክለው መግዛትን ወይም መምራትን ነው፡፡ አለቆች ከፍ ያለ ውስኔ የሚሰጡት ተቀምጠው ነው፡፡ "አለቃቸው ሆኜ እመራቸው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የእነርሱ አለቃ ነበር፡፡ "አለቃቸው ስለነበርኩ እመራቸው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ሰዎቹን እንዴት ይመራ እንደነበር፤ ራሳቸውን እንደ ሰራዊቱ፣ እርሱንም እንዴት እንደ ንጉሳቸው ያህል ቆጥረው ይታዘዙት እንደነበር ይናገራል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤያዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ኢዮብ በእርግጥ ሰዎችን ያጽናና ነበር ማለት ነው፡፡ "ባዘኑ ጊዜ አጽናናቸው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"መሳለቅ" የሚለው ረቂቅ ስም "ተሳለቁ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በእኔ ላይ ተሳለቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው እነዚያን አባቶች ምን ያህል ይንቃቸው እንደነበረ ነው፡፡ መንጎቹን ከሚጠብቁ ከውሾቹ ጋር ለመሆን እንኳን የሚበቁ አልነበሩም፡፡ "እኔ የናቅኳቸው አባቶቻቸው፤ ከመንጎቼ ውሾቼ ጋር እንዲሆኑ ያልፈቀድኩላቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ውሾቹ ከመንጎቹ ጋር ያላቸው ግንኙነት ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "መንጎቼን የሚጠብቁ ውሾች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት በእነዚያ ሰዎች ጥንካሬ ላይ ለማፌዝ ነው፡፡ "የአባቶቻቸው ክንዶች ጥንካሬ ሊረዳኝ አልቻለም… ጠፍቷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የሃይላቸው መጥፋት ከእንግዲህ እየደከሙ እንጂ እየበረቱ እንደማይሄዱ የመሚገልጽ ዘይቤ ነው፡፡ "የብስለት እድሜ" የሚለው ማርጀታቸውን ያመለክታል፡፡ "ያረጁ እና ሀይላቸው የደከመ ሰዎች" ወይም "ያረጁ እና የደከሙ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሚያላግጡ/የሚቀልዱ ወጣቶችን አባቶች ነው፡፡
"ረሃብ" የሚለው ረቂቅ ስም "ድሃ" በሚለው ቃል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ረሃብ" የሚለው ረቂቅ ስም "መራብ" ወይም "ችጋር" በሚለው ቃል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በጣም ከሲታ የነበሩት ድሆች እና የተራቡ ስለነበሩ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ደረቅ ምድር" በደረቅ ምድር ላይ የሚበቅሉ ደረቅ ስሮች ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ነው፡፡ "ከምድር ያገኙትን ደረቅ ስራስሮችን ይቆረጣጥማሉ" ወይም2) "ከደረቁ መሬት ላይ ያገኙትን ይቆረጣጥማሉ/ይበላሉ" የሚለው በደረቁ ምድር ያገኙትን ለመመገባቸው ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ስለሚሳለቁበት ሰዎች አባቶች መናገሩን ቀጥሏል በረሃብ ጊዜ ብቻ የሚበላ ጨው ጨው የሚል ተክል… የቁጥቋጦ ቅጠል… የክትክታ ዛፍ/ችፍርግ እነዚህ ሰዎች ሌላ የሚበላ ነገር ባጡ ጊዜ የሚበሏቸው ቅጠላቅጠሎች ናቸው፡፡
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሰዎች የክትክታ ቅጠል/ችፍርግ ይበሉ ነበር ወይም 2) ሰዎች የክትክታ ስራ ስሮችን በማንደድ ይሞቁ/ሙቀት ያገኙ ነበር
"ይሸሹ ነበር" የሚለው ሀረግ "ለመሸሽ ይገደዱ ነበር" ማለት ነው፡፡ ይህ ሀረግ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች እንደ ሌባ እያባረሩ ይጮሁባቸው ነበር… ደግሞም ለቀው እንዲሄዱ ያስገድዷቸው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሌባ የሆኑ ያህል ይጮሁባቸው ነበር"
ኢዮብ ስለሚሳለቁበት ሰዎች አባቶች መናገሩን ቀጥሏል
ኢዮብ በረሃብ ይጮሁ የነበሩ ሰዎችን ከፍ ያለ ድምጽ እንደሚያሰሙ የሜዳ አህዮች ይገልጻቸዋል፡፡ "ከረሃባቸው የተነሳ እንደ ሜዳ አህያ ይጮሁ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤያዊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሳማ" ሹል እሾህ ያለው እጅብ ብሎ የሚበቅል ተክል ነው፡፡ ይህ የሚያመለክተው ቤት እንደሌላቸው ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "የማርረቡ ሰዎች ልጆች" የሚለው የሚገልጸው የማይረባ/ጅል ባህሪይ እንዳላቸው ነው፡፡ "እንደ ጅሎች ነበሩ" ወይም "ሞኞች ነበሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በእርግጥ" የሚለው ቃል ቀጥሎ የሚመጣውን ሀሳብ የሚያጠናክር ነው፡፡ እዚህ ስፍራ " የስም የለሽ ሰዎች ልጆች" የሚለው የሚገልጸው ስም እዚህ ግባ የሚባል ባህሪ እንዳሌላቸው ነው፡፡ "በእርግጥ፣ የሚረቡ ሰዎች አልነበሩም" ወይም "በእርግጥ፣ እርባና ቢስ ሰዎች ነበሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም የለሽ" የሚለው የሚገልጸው አንዳች ክብር ወይም ከበሬታ የሌለው ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት እርባና ቢስ ነበሩ ማለት ነው፡፡ "እርባና ቢስ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) አለንጋ የሚለው እንደ ወንጀለኛ ይቀጡ እንደነበር ያመለክታል፡፡ "ሰዎች እንደ ወንጀለኞች ይመለከቷቸው እና ከአገራቸው በግድ ያስወጧቸው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) ሰዎች በአለንጋ እየገረፉ በግድ ያስወጧቸው ነበር፡፡ "ሰዎች ይገርፏቸው እና ምድሪቱን ለቀው እንዲወጡ ያስገድዷቸው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ምድሪቱ" የሚለው የሚያመለክተው ወደ በረሃ ከመሰደዳቸው አስቀድሞ የሚኖሩበትን ምድር ነው፡፡
ኢዮብ እንደገና ስለሚሳለቁበት ሰዎች መናገሩን ቀጥሏል ነገር ግን አሁን ለሚያንጓጥጥ ዘፈናቸው ሆኛለሁ "ዘፈን" የሚለው ረቂቅ ስም "ዘፈነ" በሚል ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በእኔ ላይ ለማንጓጠጥ ይዘፍናሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መተረቻ" የሚለው ሰዎች በጭከና ለማፌዛቸው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ነው፡፡ "አሁን እነርሱ በጭካኔ የሚዘባበቱብኝ ሆኛለሁ" ወይም "ስለ እኔ በፌዝ ጭካኔ የተሞላበት ነገር ይናገራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በፊቴ ላይ አንኳን ይተፉብኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምጸት የሚለውን ይመልከቱ)
የተሰበረ ቀስት ጥቅም የለውም፡፡ "ቀስቴን ሰብሮታል" የሚለው ሀረግ ኢዮብን አቅመቢስ ስለ ማድረግ ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ "እግዚአብሔር እራሴን እንዳልከላከል አቅሜን ከእኔ ወስዶታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በእኔ የሚቀልዱ"
ገደብ አንድ ሰው በነጻነት አንዳይንቀሳቀስ እና የሚፈልገውን እንዳያደርግ ያግዳል፡፡ እዚህ ስፍራ "መቆጠብ" የሚለው የሚገልጸው አንድ ነገር ከማድረግ መገታተትን፣ ሲሆን "ገደብን መስበር" የሚለው ደግሞ አንድ ነገር ከማድረግ አለመከልከልን ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ፌዘኞቹ በኢዮብ ላይ ክፉ ነገርን ከማድረግ አልተቆጠቡም፡፡ "ለእኔ ክፉ ከመሆን አልተገቱም" ወይም "በእኔ ላይ ማድረግ የሚፈልጉትን የጭካኔ ተግባር ሁሉ ያደርጋሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ እንደገና ስለሚሳለቁበት ሰዎች መናገሩን ቀጥሏል
ኢዮብ ክፉ የሚያደርጉበትን ፌዘኞች በቡድን እንደሆኑ እና እንደ ሰራዊት በአንድላይ ሆነው እንደሚያጠቁት አድርጎ ይገልጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በቀኜ ጀሌዎች ተነሱብኝ" የሚለው በሚከተሉት መንገዶች ሊተረጎም ይችላል 1) በኢዮብ ቀኝ እጅ ላይ መነሳት በእርሱ ጥንካሬ ላይ መነሳትን ሊወክል ይችላል፡፡ "ወሮበሎች አቅሜን መቱት/አጠቁኝ" ወይም በኢዮብ ቀኝ እጅ ላይ መነሳት የእርሱን ክብር ማጥቃትን ይወክላል፡፡ "ጀሌው ክብሬን አጠፋ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"እንድሸሽ አስገደዱኝ"
ሰራዊት አንዲትን ከተማ በቅጥሯ ላይ ተንጠላጥሎ ወጥቶ ለማጥቃት በቅጥሩ ስር አፈር ይከምራል፡፡ ኢዮብ በእርሱ ላይ የሚያፌዙት እንዲህ ያለ ነገር እንዳደረጉ ይናገራል፡፡ "ሰራዊት አንዲትን ከተማ ለማጥቃት እንደሚዘጋጅ እነርሱ እኔን ለማጥቃት ተዘጋጁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ኢዮብ ከጥቃታቸው እንዳያመልጥ ማድረጋቸውን ነው፡፡ "ከእነርሱ እንዳላመልጥ ከለከሉኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ክፋትን ማምጣት" የሚለው የሚገልጸው ጥፋት እንደሆን ማድረግን ነው፡፡ "በእኔ ላይ ጥፋት እንዲደርስ ተጣጣሩ" ወይም "እኔን ለማጥፋት ሞከሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ወደ ኋላ መመለስ/ማገድ" የሚለው የሚገልጸው አንድ ነገር እንዳያደርጉ እነርሱን መከልከልን/ማስቆምን ነው፡፡ "እኔን ከማጥቃት ማንም የማያስቆማቸው ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እንደገና ስለሚሳለቁበት ሰዎች መናገሩን ቀጥሏል
ኢዮብ ክፉ የሚያደርጉበትን ፌዘኞች በቡድን እንደሆኑ እና እንደ ሰራዊት በአንድላይ ሆነው እንደሚያጠቁት አድርጎ ይገልጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ኢዮብን በሃይል ማጥቃታቸውን ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ታላቅ የውቅያኖስ ማዕበል በእርሱ ላይ እንደመጣበት ብዙ ሆነው በአንድነት መጥተው እንዳጠቁት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኢዮብ እጅግ ፈራ ወይም 2) ኢዮብ ኢንዲፈራ የሚያደርጉ ነገሮች እየሆኑ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ነፋስ በድንገት ጠርጎ እንደወሰደው ነገር ክብሩ ከእርሱ መወሰዱን ይናገራል፡፡ "ማንም እኔን አያከብርም" ወይም "እኔ አሁን ማንም የማያከብረው ሰው ሆኛለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የሃብቱን መጥፋት በነፋስ እንደተጠረገ ደመና ይገልጻል፡፡ እዚህ ስፍራ "ሀብት/ብልጽግና" ደህንነትን ወይም ጥበቃን ሊያመለክት ይችላል፡፡ "ከእንግዲህ አንዳች የለኝም" ወይም "ከእንግዲህ ሰላም አይደለሁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ህይወቱ ፈሳሽ እንደሆነ እና አካሉን ህይወቱን እንደያዘ እቃ/መያዣ አድርጎ ይገልጻል፡፡ መሞቻው እንደደረሰ ይሰማዋል፡፡ "አሁን እሞትኩ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የማያቆርጥ መከራውን የሚገልጸው የመከራ ቀናቱ እርሱን አንቀው እንደያዙት አድርጎ ነው፡፡ "ለብዙ ቀናት ተሰቃየሁ፣ መከራው ግን አላበቃም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ በአጥንቱ ውስጥ የሚሰማውን ስቃይ የሚገልጸው አጥንቶቱ እየተበሱ እንደሚገኙ አድርጎ ነው፡፡ "አጥንቶቼን እጅግ ይቆረጥመኛል" ወይም "በአጥንቶቼ ውስጥ እጅግ አስጨናቂ ስቃይ ይሰማኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የማያቋርጥ ስቃዩን ህይወት እንዳለው እና እንደሚነክሰው ደግሞም ለማቆም እምቢ እንዳለ ነገር አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ "የሚያሰቃየን መከራ አያቋርጥም" ወይም "በማያቋርጥ ስቃይ ውስጥ ነኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ፣ የእግዚአብሔር ሀይል አንዳች ነገር እያደረገ እንደሆነ እና እግዚአብሔር ሀይሉን እየተጠቀመ እንደሆነ ይናገራል፡፡ እዚህ ስፍራ "የእግዚአብሔር…ሀይል" የሚለው የቆመው/የሚገልጸው "እግዚአብሔርን" ነው፡፡ "እግዚአብሔር በታላቅ ሀይሉ በልብሴ አንቆ ይዞኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ሀይል በኢዮብ ዙሪያ መጠምጠሙ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የኢዮብን መከራ ይወክላል/ይገልጻል፡፡ "ስቃዬ እግዚአብሔር በሸሚዜ ኮሌታ አንቆ የያዘኝን ያህል ነው" ወይም 2) ይህ የሚገልጸው እግዚአብሔር በኢዮብ ላይ ብዙ መከራ እንዳደረሰበት ነው፡፡ "የሚሰማኝ እግዚአብሔር በታላቁ ሀይሉ በልብሴ አንቆ የያዘኝን ያህል ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እግዚአብሔር አዋርዶኛል እያለ ነው፡፡ "ያደረገኝ ልክ ጭቃ ውስጥ የመጣልን ያህል ነው" ወይም "እርሱ፣ ጭቃ ውስጥ የተጣለን ሰው ያህል አዋርዶኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ኢዮብ የተሰማውን እርባና ቢስነት ነው፡፡ "እንደ አብዋራ እና አመድ ጥቅም የማይሰጥ ሰው ሆንኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል ደግነት የሌለው ማለት ነው
"እጅ" የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ሀይል ይገልጻል/ይወክላል፡፡ "በሀይልህ አሳደድከኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ለእግዚአብሔር መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እነዚህ አገላለጾች የሚወክሉት እግዚአብሔር ኢዮብ ጸንቶ እንዲያልፍበት ያደረገውን እጅግ ከፍ ያለ መከራ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ነፋሱ/ማዕበሉ እንዲገፋኝ አደረግህ"
እዚህ ስፍራ "ወደ ሞት ታደርሰኛለህ" የሚለው የሚወክለው ኢዮብ እንዲሞት ማድረጉን ነው፡፡ "እንድሞት ታደርጋለህ/ትገድለኛለህ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህ እግዚአብሔር ለህያዋን ነገሮች ሁሉ ይሄዱበት ዘንድ ያዘጋጀው ቤት ይህ እንደሆነ ስለ ሙታን ዓለም እየተናገረ ነው፡፡ "በህይወት የኖረ ሁሉ የሚሄድበት የሙታን ዓለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ፣ አንድ ቀን የሚሞት ነገር ግን አሁን በህይወት ያለ ነገር ሁሉ፡፡
ኢዮብ ለእግዚአብሔር መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ኢዮብ እነዚህን ጥያቄዎች የሚያነሳው/የሚጠቀመው ለእርዳታ ወደ እግዚአብሔር መጮሁ ተገቢ መሆኑን ለማረጋገጥ ነው፡፡ "ማንም ሰው በችግር ላይ በሚወድቅበት ጊዜ ለእርዳታ ወደ እግዚአብሔር እጆቹን ያነሳል፡፡ በችግር ውስጥ የሚገኝ ሁሉ እርዳታ ለማግኘት ይጣራል፡፡" ወይም "እኔ ወድቄያለሁ፣ ስለዚህ እርዳታውን ስለምነው እግዚአብሔር እንደተሳሳትኩ ሊመለከተኝ አይገባውም፡፡ እኔ በመከራ ውስጥ እገኛለሁ፣ ስለዚህም በእርግጥ እርዳታ ለማግኘት እጣራለሁ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው ለሌሎች ጥሩ ነገሮችን ያደርግ እንደነበረ ለመናገር ነው፡፡ "እኔ እንደማለቅስ አንተ ታውቃለህ… የተቸገረ እና ያዘነ…ሰው!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
መልካምን መጠባበቅ የሚገልጸው መልካም ነገሮችን ተስፋ ማድረግን ነው፣ ደግሞም የክፉ መድረስ/መምጣት የሚወክለው ክፉ ነገሮች እንደሚሆኑ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ብርሃን" የሚወክለው የእግዚአብሔርን በረከት እና ሞገስ ሲሆን "ጨለማ" ደግሞ የሚወክለው ችግርን እና መከራን ነው፡፡ "የእግዚአብሔርን ብርሃን በረከት ተጠባበቅሁ፣ ነገር ግን በምትኩ የጨለማ መከራ ደረሰብኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ልቡ ሰው እንደሆነ አድርጎ ይገልጻል፡፡ "በልቤ ታወክሁ/ተጨነቅሁ፣ ደግሞም መከራው ማብቂያ የለውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የመከራ ቀን በኢዮብ ላይ መምጣቱ የሚወክለው ኢዮብ ለብዙ ቀናት በመከራ ውስጥ መቆየቱን ነው፡፡ "ለአያሌ ቀናት በመከራ ውስጥ ኖርኩ" ወይም "በየቀኑ መከራ ወረደብኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ኖርኩ/ቆየሁ" የሚለቀው የሚገልጸው በህይወት መቆየቱን ነው፡፡ "ኖርኩ" ወይም "አለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "በጨለማ ውስጥ መኖር" የሚለው አገላለጽ እጅግ ማዘንን የሚገልጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ነገር ግን ፀሐይን ሳይመለከት" የሚለው ሀረግ "በጨለማ ውስጥ መኖር" የሚለውን ፀሐይ ባለመውጣቷ ምከንያት ጨለማው አለመፈጠሩን የሚያብራራ ዘይቤ ነው፡፡ "እጅግ እንዳዘነ ሰው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የእነዚህ እንስሳት ወንድም መሆን እንደ እነርሱ አይነት መሆን ለሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "በበረሃ እንደሚጮሁ ቀበሮዎች እና ሰጎኖች ሆንኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አጥንቶች" የሚያመለክተው በትኩሳት የሚሰቃየውን መላ አካልን ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "በገናዬ" የሚለው የሚወክለው ኢዮብን ራሱን ነው፣ እንደዚሁም ደግሞ የሀዘን እንጉርጉሮ ብቻ መዘመር መፈለጉን ይወክላል፡፡ "በበገናዬ የሀዘን እንጉርጉሮ ብቻ እጫወታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዋሽንቴ" የሚለው የሚወክለው ኢዮብን ራሱን ነው፣ እንደዚሁም ደግሞ የሀዘን እንጉርጉሮ ብቻ መዘመር መፈለጉን ይወክላል፡፡ "በዋሽንቴ የሀዘን እንጉርጉሮ ብቻ እጫወታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዋይታ ከፍ ካለ ሀዘን ወይም ስቃይ የተነሳ ድምጽን በጣም ከፍ አድርጎ ማልቀስ ነው
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ኢዮብ ዐይኖቹ ሰው የሆኑ ይመስል ስለሚመለከተው ነገር ከዐይኖቹ ጋር ቃል መግባቱን ይናገራል፡፡ "ስለምመለከተው ነገር ከዐይኖቼ ጋር ጽኑ ቃል ገባሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ምን ቃል ኪዳን እንደገባ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ድንግሊቱን በአምንዝራ አይን እንዳልመለከት የጸና ኪዳን ገባሁ" ወይም "ወደ አንዲት ድንግል በአመንዝራነት ላለመመልከት ቃል ገባሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀምበት ቃልኪዳኑን በምንም ምክንያት እንደማያፈርስ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "ስለዚህ በእርግጥ ወደ አንዲት ድንግል በአመንዝራነት ዐይን አልመለከትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እግዚአብሔር ለሰዎች ባህሪ ያለውን ምላሽ የሚገልጸው እግዚአብሔር ለሰዎች የሚሰጠው ርስት ክፍል አድርጎ ነው፡፡ "በሰማይ የሚኖር አምላክ ለእኔ የሚመልሰው እንዴት ነው? በላይ የሚኖረው ሁሉን ቻይ አምላክ ምን ይፈጽማል? በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች፤ ኢዮብ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመባቸው ተከታዬቹን ነጥቦች ለማጉላት ነው 1) እግዚአብሔር መጥፎ ባህሪ ያለውን አይባርከውም፡፡ "ወደ አንዲት ሴት በአመንዝራነት ዐይን ብመለከት፣ በላይ በሰማይ የሚኖር ሁሉን ቻይ አምላክ አይባርከኝም፡፡" ወይም 2) እግዚአብሔር መጥፎ ባህርይን ይቀጣል፡፡ "ወደ ሴት በአመንዝራነት ብመለከት፣ በሰማይ የሚኖር ሁሉን ቻይ አምላክ በእርግጥ ይቀጣኛል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "መንገዶቼ" እና "እርምጃዎቼ" የሚሉት ለኢዮብ ባህርይ መግለጫነት የቀረቡ ዘይቤዎች ናቸው፡፡ እዚህ ስፍራ "መንገዶቼን ተመልከት" እና "እርምጃዎቼን ሁሉ ቁጠር" የሚሉት ኢዮብ የሚያደርገውን ሁሉ እግዚአብሔር እንደሚያው ለመግለጽ የቀረቡ ዘይቤዎች ናቸው፡፡ ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት እግዚአብሔር እርሱ ያደረገውን ሁሉ እንደሚያውቅ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "በእርግጥ እግዚአብሔር ይመለከተኛል፣ ደግሞም ያደረግሁትን ነገር በሙሉ ያውቃል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ ምናልባትም እግዚአብሔር የእርሱን ጻድቅነት ማወቅ እንደሚገባው እና መቅሰፍት እና ጥፋት ለእርሱ እንደማይገባው እያመላከተ ሊሆን ይችላል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
በኢዮብ 31፡ 5-40 ውስጥ የእግዚአብሔር ቅጣት እንደሚይገባው የተለያዩ ሁኔታዎችን ይገልጻል፡፡ ይልቁንም፣ ጥፋት እንደሌለበት እና ንጹህ እንደሆነ ያውቃል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መመላለስ" እና "መፍጠን" የሚሉት ኢዮብ እንዴት እንደኖረ የሚገልጹ ዘይቤዎች ናቸው፡፡ "አንዳች ሀሰት የሆነ ነገር አድርጌያለሁን ወይስ ይሁን ብዬ የፈጸምኩት ማታለል አለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ነገሮችን ለመለካት እና ዋጋቸውን ለመወሰን ሚዛን ይጠቀማሉ፡፡ ይህ ምስል በንጹህነት መበየንን ይወክላል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በንጹህነት ልመዘን" ወይም "እግዚአብሔር እንደ ንጽህናዬ ይፍረድብኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ የእግዚአብሔር ቅጣት እንደማይገባው ሁኔታዎችን መግለጹን ቀጥሏል፣ ይልቁንም፣ ጥፋት እንደሌለበት እና ንጹህ እንደሆነ ያውቃል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እርምጃዎቼ" የሚለው የኢዮብን ባህርይ የሚገልጽ ዘይቤ ሲሆን "ከመንገድ ፈቀቅ ብለው ቢሆን" የሚለው ከትክክለኛ አኗኗር መውጣትን የሚያሳይ ዘይቤ ነው፡፡ "ከጽድቅ ህይወት ዘወር ብዬ ቢሆን" ወይም "ትክክለኛ የሆነውን ማድረግ አቁሜ ቢሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልቤ" እና "ዐይኖቼ" የሚሉት ኢዮብ ለሚፈልጋቸው እና ለሚያያቸው ነገሮች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ናቸው፡፡ ልብ ዐይንን ተከትሎ መሄድ የሚለው የተመለከተውን ለማድረግ መፈለግን የሚገልጽ ዘይቤ ነው፡፡ ይህ ኢዮብ የተመለከተውን በኃጢአት የተሞሉ ነገሮች ያመለክታል፡፡ "ከተመለከትኳቸው ክፉ ነገሮች አንዱን ለማድረግ ፈልጌ ቢሆን ኖሮ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ጥፋተኝነትን ለማመልከት የሚውል ዘይቤ ነው፡፡ "በአንዳች በደል ውስጥ ብገኝ ኖሮ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ በእርግጥ በደል ፈጽሞ ቢሆን እነዚህ ክፉ ነገሮች ይድረሱብኝ እያለ ነው፡፡ በደል ፈጽሞ ቢሆን ከባድ የሆነውን የመዝራት ተግባር በእርሻው ላይ ያከናውናል ነገር ግን ከዚያ አንዳች መቅመስ አይችልም፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሌላ ሰው መጥቶ ከእርሻዬ አዝመራዬን ይውሰድ፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የእግዚአብሔር ቅጣት እንደማይገባው ሁኔታዎችን መግለጹን ቀጥሏል፣ ይልቁንም፣ ጥፋት እንደሌለበት እና ንጹህ እንደሆነ ያውቃል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልቤ" የሚለው የሚወክለው ኢዮብን ነው፡፡ "ተታሎ" የሚለው ቃል "ማማለልን/የዐይን ዐምሮትን" የሚገልጽ ሃሳብ ነው፡፡ "ሴት" የሚለው ቃል "የሌላ ሰው ሚስት የሆነችን ሴት" ይገልጻል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የሌላ ሰው ሚስት ብትስበኝ" ወይም "የሌላ ሰውን ሚስት ብመኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
በወዳጁ በር ለምን አድብቶ እንደሚጠባበቅ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከሚስቱ ጋር ለመተኛት በወዳጄ በር አድብቼ ብጠባበቅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኢዮብ ሚስቴ ከሌላ ሰው ጋር ትተኛ የሚለውን በዩፊምዝም/ በማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት/ እየተናገረ ነው፡፡ 2) ይህ ማለት ሚስቱ ባሪያ ሆና ለሌላ ሰው ታገለግላለች፡፡ (ዩፊምዝም/ የማያስደስት ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የእግዚአብሔር ቅጣት እንደማይገባው ሁኔታዎችን መግለጹን ቀጥሏል፣ ይልቁንም፣ ጥፋት እንደሌለበት እና ንጹህ እንደሆነ ያውቃል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
"ይህ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የኢዮብ ከሌላ ሴት ጋር የመተኛትን ክፉ በደል ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ይህ ዳኞች በእኔ ላይ ቅጣት ቢጥሉ/ቢፈጽሙ ትክክለኛ ናቸው የሚያሰኝ ወንጀል ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከሌላ ሰው ሚስት ጋር መተኛት የሚያስከትለውን ጥፋት እሳት ሁሉንም ነገር ከማጥፋቱ ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ "ይህ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከሌላ ሰው ሚስት ጋር መተኛትን ነው፡፡ "ማመንዘር ሁሉንም ነገር ከጫፍ ጫፍ እንደሚያጠፋ እና አዝመራን ሁሉ እንደሚያቃጥል እሳት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት ምናልባት "ለቀሪው ዘመኔ አንዳች ሳያስቀር ሁሉንም ነገር ያጥፋ" ለሚለው ሀሳብ ዘይቤያዊ አገላለጽ ሊሆን ይችላል፡፡ ምናልባትም ደግሞ ይህንን ቃል በቃል መተረጎም ያስፈልጋል፡፡ ተከታዩን ይመልከቱ ([[፡en: ta: vol1: translate: figs:-metaphor]])
እዚህ ስፍራ "ይህ" የሚለው ቃል ከሌላ ሰው ጋር የመተኛትን ድርጊት ያመለክታል፡፡ ይህ ድርጊት ኢዮብ ነገሩን አድርጎት ቢሆን ሊቀበለው ስለሚገባው ቅጣት በዘይቤ የቀረበ ነው፡፡ አዝመራውን የሚያቃጥል እሳት የደከመበትን ሁሉ ማጣት ለሚለው ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ "እኔን የሚቀጡ የደከምኩበትን ሁሉ ይውሰዱት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ተከታዩን ይመልከቱ ([[፡en: ta: vol2: translate: figs:-metonomy]]) እና([[፡en: ta: vol2: translate: figs:-synecdoche]])
ኢዮብ የእግዚአብሔር ቅጣት እንደማይገባው ሁኔታዎችን መግለጹን ቀጥሏል፣ ይልቁንም፣ ጥፋት እንደሌለበት እና ንጹህ እንደሆነ ያውቃል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
አድርጎ እንደማያቀርብ በትኩረት ለመግለጽ ነው፡፡ "እንዲህ ቢሆን ኖሮ እግዚአብሔር ሊፈርድብኝ ሲመጣ ራሴን ለመከላከል የማቀርበው አንዳች ነገር አይኖርም ነበር፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እነዚህን ጥያቄዎች የሚያነሳው ከእርሱም አገልጋዮቹ እንደማይለይ በትኩረት ለመግለጽ ነው፡፡ አገልጋዮቹን ከራሱ ዝቅ አድርጎ ቢመለከት እግዚአብሔር እንደሚቆጣ ይናገራል፡፡ "በማህጸን የሰራኝ እርሱ፣ አነርሱንም ፈጥሯል፡፡ እርሱ ሁላችንንም በማህጸን ሰርቶናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የእግዚአብሔር ቅጣት እንደማይገባው ሁኔታዎችን መግለጹን ቀጥሏል፣ ይልቁንም፣ ጥፋት እንደሌለበት እና ንጹህ እንደሆነ ያውቃል፡፡ ሀሳቡን በቁጥር 16 እና 17 ላይ አይጨርስም፡፡ ይልቁንም በቁጥር 18 ላይ እነዚህ ለምን ጥፋተኛ እንዳልሆነ ያብራራል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
"ድሆች የሚፈልጉትን እንዳያገኙ ከልክዬ ከሆነ"
እዚህ ስፍራ "እየፈዘዙ እንዲሄዱ/እንዲፈዙ" የሚለው የሚያመለክተው መበለት ብዙ በማንባት ዐይኖቿ ሊፈዙ መቻላቸውን ነው፡፡ "አንዲት መበለት በታላቅ ሀዘን እንድታለቅስ ምክንያት ሆኜ ቢሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ምግቤን"
እዚህ ስፍራ "ወላጅ የሌላቸው" የሚለው የሚያመለክተው በአጠቃላይ ወላጆቻቸው ሞቱባቸውን ነው፡፡ ኢዮብ ወላጅ የሌላቸውን እንዴት ይረዳ እንደነበር ይናገራል፡፡ "ምክንያቱም ገና ወጣት ሳለሁ እንኳን ወላጅ የሌላቸውን እንደ አባት ሆኜ እንከባከባቸው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የስማዊ ሀረግ ክፍል የሚለውን ይመልከቱ)
"ከእነዚህ ነገሮች ውስጥ አንዱንም አልፈጸምኩም" የሚለው ሀረግ ትርጉም ከአውዱ/አገባቡ ግልጽ ነው፡፡ "ነገር ግን ከእነዚህ ነገሮች ውስጥ አንዱንም አልፈጸምኩም፣ ምክንያቱም ከወጣትነቴ አንስቶ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ መበለቶችን በእውነት እንዴት እንደ ደገፈ ይናገራል፡፡ "ከእናቴ ማህጸን አንስቶ" የሚለው ይህንን በህይወት ዘመኑ ሁሉ ማድረጉን በማጋነን ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "ዘመኔን በሙሉ አባት የሌላቸውን ልጆች እናቶች ደግፌያለሁ" ወይም "ዘመኔን በሙሉ መበለቶችን ደግፌያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢዮብ የእግዚአብሔር ቅጣት እንደማይገባው ሁኔታዎችን መግለጹን ቀጥሏል፣ ይልቁንም፣ ጥፋት እንደሌለበት እና ንጹህ እንደሆነ ያውቃል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
"ልቡ/የእርሱ ልብ" የሚለው ሀረግ የሚወክለው ልብስ የሚፈልገውን የተራቆተ ድሃ ነው፡፡ "እርሱ አመስግኞኝ/ባርኮኝ ካልሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የበጎቼ ፀጉር" የሚለው የሚገልጸው ከኢዮብ በጎች ፀጉር የተሰራን ብርድ ልብስ ወይም ልብስ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከበጎቼ ሱፍ የተሰራው ልብስ ሳያሞቀው ቀርቶ ቢሆን" ወይም "ከበጎቼ ሲፍ የተሰራ ልብስ ሳልሰጠው ቀርቼ ቢሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
በአንድ ሰው ላይ እጅን ማንሳት ማለት ያንን ሰው መጉዳትን ይገልጻል፡፡ "አባት የሌላቸውን አግባብ የሌለው ሁኔታ አድርሼባቸው ቢሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ማየት" የሚለው "ማወቅ፣" ለሚለው ዘይቤ ሲሆን "ድጋፍ" የሚለው "ማረጋገጫ" ለሚለው ዘይቤ ነው፡፡ "የከተማ መግቢያ/በር" የሚለው ደግሞ በከተማዋ በር ለሚቀመጡ መሪዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ/ ነው፡፡ "በከተማዋ በር የሚቀመጡ መሪዎች ስለ እኔ እንደሚመሰክሩ አውቃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የከተማይቱ ታላላቅ ሰዎች ውሳኔ ለመስጠት የሚቀመጡበት ስፍራ ነው
ይህ ሀረግ በመጀመሪያው ጽሁፉ በቀረበበት ቋንቋ ወይም በሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ውስጥ የለም፡፡ እዚህ የተጨመረው በኢዮብ ረዘም ያለ ንግግር ውስጥ ያለውን ሀሳብ ላለማጉደል ነው፡፡
እንዲህ ከሆነ ትከሻዬ ከመጋጠሚያው ይነቀል፣ ክንዴም ደግሞ ከመታጠፊያው ይሰበር ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እንዲህ ከሆነ አንድ ሰው ትከሻዬን ከመጋጠሚያው ይንቀለው ደግሞም ክንዴን ከመታጠፊያው ይስበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ከቁጥር 7 አንስቶ እስከ 21 ድረስ ከተናገረው ውስጥ በአንዱም እንዳልበደለ የተናገረበት ምክንያት ይህ/የእርሱን ግርማ/ መፍራቱ ነው
ኢዮብ የእግዚአብሔር ቅጣት እንደማይገባው ሁኔታዎችን መግለጹን ቀጥሏል፣ ይልቁንም፣ ጥፋት እንደሌለበት እና ንጹህ እንደሆነ ያውቃል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
"ተስፋ" የሚለው ረቂቅ ስም "ታመነ" ወይም "ተስፋ አደረገ" በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በወርቅ ታምኜ ቢሆን" ወይም "የብዙ ወርቅ ባለቤት መሆን ይጠብቀኛል ብዬ ተስፋዬን ጥዬበት ቢሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስንኝ/ቁጥር ከላይኛው ቁጥር ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጄ" የሚለው የሚገልጸው የኢዮብን ነገሮችን የማከናወን አቅም ነው፡፡ "በችሎታዬ ብዙ ሀብት አከማችቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ በመጀመሪያው ጽሁፉ በቀረበበት ቋንቋ ወይም በሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ውስጥ የለም፡፡ እዚህ የተጨመረው በኢዮብ ረዘም ያለ ንግግር ውስጥ ያለውን ሀሳብ ላለማጉደል ነው፡፡
ኢዮብ የእግዚአብሔር ቅጣት እንደማይገባው ሁኔታዎችን መግለጹን ቀጥሏል፣ ይልቁንም፣ ጥፋት እንደሌለበት እና ንጹህ እንደሆነ ያውቃል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አካሄድ" የሚወክለው ቀስ ብሎ መንቀሳቀስን ነው፡፡ "ጨረቃ ሰማይን እያቋረጠች ስትንቀሳቀስ"
"ድምቀት" የሚለው ረቂቅ ስም "ብሩህ" ወይም "በብሩህነት" በሚሉ ቃላት ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ብሩኋ ጨረቃ ሰማይን እያቋረጠች ስትንቀሳቀስ" ወይም "ጨረቃ ብሩህ ሆና በሰማይ ስትንቀሳቀስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልቤ" የሚለው የሚወክለው ኢዮብን ነው፡፡ ይህ ሀረግ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በድብቅ ወደ እነርሱ ተስቤ ቢሆን" ወይም "በድብቅ እነርሱን ለማምለክ ፈልጌ ቢሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አፌ" የሚለው የሚወክለው ኢዮብን ነው፡፡ ይህ የፍቅር እና የተመስጦ ምልክት ነው፡፡ "ስለዚህም እጄን ስሜ ቢሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"ፀሐይን እና ጨረቃን ለማምለክ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የትኛዎቹ ዳኞች እኔን ቢቀጡኝ ትክክለኛ ይሆናሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"በላይ ላለው እግዚአብሔር አምላክ ታማኝ ሳልሆን ቀርቼ ቢሆን"
ኢዮብ የእግዚአብሔር ቅጣት እንደማይገባው ሁኔታዎችን መግለጹን ቀጥሏል፣ ይልቁንም፣ ጥፋት እንደሌለበት እና ንጹህ እንደሆነ ያውቃል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥፋት" የሚለው ረቂቅ ስም "ጠፋ" በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እኔን የሚጠላ ማንም ቢሆን በሚጠፋበት ጊዜ" ወይም "እኔን በሚጠላ ማንም ሰው ክፉ ነገር በሚደርስበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥፋት ሲደርስበት"
ይህ ሀረግ በመጀመሪያው ጽሁፉ በቀረበበት ቋንቋ ወይም በሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ውስጥ የለም፡፡ እዚህ የተጨመረው በኢዮብ ረዘም ያለ ንግግር ውስጥ ያለውን ሀሳብ ላለማጉደል ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "አፌ/አንደበቴ" የሚለው የሚወክለው የኢዮብን ንግግር ነው፡፡ "በእውነት ራሴን ለኃጢአት አሳልፌ አልሰጠሁም" ወይም "በእውነት፣ ኃጢአት አልሰራሁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የእርሱ ህይወት እንዲረገም በመጠየቅ" የሚለው የሚገልጸው አንድ ሰው እንዲሞት መራገምን ነው፡፡ "ይሞት ዘንድ እርሱን በመርገም" ወይም "ህይወቱን በመርገም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የእግዚአብሔር ቅጣት እንደማይገባው ሁኔታዎችን መግለጹን ቀጥሏል፣ ይልቁንም፣ ጥፋት እንደሌለበት እና ንጹህ እንደሆነ ያውቃል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ጎጆው የሚወክለው የኢዮብን ቤት ነው፡፡ የጎጆው ሰዎች የሚያጠቃልለው የቤተሰቡን አባላት እና አገልጋዮቹን ነው፡፡ እነዚህ ሁሉ ኢዮብን በሚገባ ያውቁታል፡፡ "የቤቴ ሰዎች" ወይም "የቤተሰቤ አባላት እና አገልጋዮቼ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የኢዮብ ሰዎች ይህንን ጥያቄ ኢዮብ ለጋስ ሰው እንደሆነ በትኩረት ለመግለጽ ሊያነሱ ይችላሉ፡፡ "ሁሉም ከኢዮብ ገበታ በልቶ ጠግቧል!" ወይም "እኛ የምናውቀው ሁሉ የፈለገውን ያህል ከኢዮብ ምግብ ተመግቧል!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ እንግዶችን እንዴት ይንከባከብ እንደነበር ተገልጽዋል፡፡ እዚህ ስፍራ "በከተማ አደባባይ መቀመጥ" የሚለው የሚገልጸው በከተማ አደባባይ ምሽቱን ማደርን ነው፡፡ "እንግዶች ፈጽሞውኑ በከተማይቱ አደባባይ በሜዳ ላይ አያድሩም ነበር" ወይም "እንግዶች/ባዕዳን ውጭ አያድሩም ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ለመንገደኞች በሬን እከፍት ነበር" የሚለው የሚወክለው ወደ ቤቱ መንገደኞችን መቀበሉን ነው፡፡ "ሁሌም መንገደኞችን በቤቴ እቀበል ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ በመጀመሪያው ጽሁፉ በቀረበበት ቋንቋ ወይም በሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ውስጥ የለም፡፡ እዚህ የተጨመረው በኢዮብ ረዘም ያለ ንግግር ውስጥ ያለውን ሀሳብ ላለማጉደል ነው፡፡
ኢዮብ የእግዚአብሔር ቅጣት እንደማይገባው ሁኔታዎችን መግለጹን ቀጥሏል፣ ይልቁንም፣ ጥፋት እንደሌለበት እና ንጹህ እንደሆነ ያውቃል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ኃጢአቴን ሰውሬ ቢሆን" የሚለው የሚወክለው እርሱ ኃጢአት መስራቱን ሰዎች እንዳያውቁበት ለመደበቅ ሞክሮ ያውቅ እንደሆነ ነው፡፡ "ኃጢአቴን… ሰዎች እንዳያውቁ ለመደበቅ ሞክሬ እንደሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚወክለው እርሱ በደለኛ መሆኑን ሰዎች እንዳያውቁ ለመደበቅ መሞከርን ነው፡፡ "የበደሎቼን ማስረጃዎች በካቦርቴ ውስጥ በመሸሸግ" ወይም "በካቦርቱ ውስጥ የበደሉን ማስረጃዎች እንደሚሸሽግ ሰው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኃጢአቱን ለመደበቅ ምክንያት ሊሆን የሚችለው ይህ ነው፡፡ እነዚህ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ትኩረት የሚሰጡት አንድ ሰው ኃጢአቱን የሚሸሽገው ሰዎች ስለ እርሱ የሚኖራቸውን አስተሳሰብ በመፍራት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ በመጀመሪያው ጽሁፉ በቀረበበት ቋንቋ ወይም በሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ውስጥ የለም፡፡ እዚህ የተጨመረው በኢዮብ ረዘም ያለ ንግግር ውስጥ ያለውን ሀሳብ ላለማጉደል ነው፡፡
ይህ አጋኖ የኢዮብን ፍላጎት/የሚመኘውን ይገልጻል፡፡ "የሚሰማኝ ባገኝ በመደድሁ" ወይም "የሚሰማን ሰው ባገኝ እወዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ አጋኖዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ፊርማዬ" የሚለው የሚገልጸው፣ ኢዮብ የተናገረው ነገር ሁሉ እውነት መሆኑን ቃል መግባቱን ነው፡፡ ስለ ደረሰበት ነገር ህጋዊ ሰነድ እንደጻፈ አድርጎ ይናገራል፡፡ "የተናገርኩት እውነት መሆኑን በእርግጥ ቃል እገባለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ምላሽ የሚለው የሚያመለክተው ምናልባት ኢዮብ ምን ስህተት እንደፈጸመ የሚከሰስበትን የሚነግረውን መፈለጉን ይሆናል፡፡ "ሁሉን ቻይ የሆነው እርሱ የሰራሁትን በደል ይንገረኝ" ወይም "ሁሉን ቻይ የሆነው የሰራሁት በደል ምን እንደሆነ ቢነግረኝ እወዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኢዮብን ፍላጎት ይገልጻል፡፡ ኢዮብ አንድ ሰው እርሱን ኃጢአተኛ አድርጎ ለመክሰሱ ማስረጃ አድርጎ የሚያቀርበው የደረሰበትን ችግር ነው፡፡ "የትኛውም ተቃዋሚ የሚያቀርብብኝ ክስ ቢኖር በወደድኩ" ወይም "ምነው ተቃዋሚዬ የሚያቀርብብኝን ክስ ማንበብ በቻልኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ እግዚአብሔርን ሊያመለክት ይችላል ወይም 2) ሌላ አካልን ሊያመለክት ይችላል
ይህ የሚወክለው ክሱን ማንም ሊያነበው በሚችለው ስፍራ ማስቀመጥን/ማድረግን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ኢዮብ ኃጠአት ባለመስራት አንዳች ፍራቻ ወደ እግዚአብሔር እንደሚቀርብ ይናገራል፡፡ ኢዮብ ይህን ማድረግ እንደሚችል የሚናገረው ጥፋተኛ ስላልሆነ ነው፡፡ "በድፍረት ወደ እርሱ እቀርባለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ የእግዚአብሔር ቅጣት እንደማይገባው ሁኔታዎችን መግለጹን ያጠቃልላል፣ ይልቁንም፣ ጥፋት እንደሌለበት እና ንጹህ እንደሆነ ያውቃል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዮብ ጥፋተኛ ስላለመሆኑ የሚናገረው ምድሩ ሰው እንደሆነ እና እርሻውን በመበደሉ ምክንያት በእርሱ ላይ እንደሚያለቅስበት አድርጎ ነው፡፡ "እርሻዬን በሚመለከት አንዳች ስህተት ሰርቼ ቢሆን" ወይም "እርሻዬን/ መሬት ከሌላ ሰው ሰርቄ ቢሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሞትን ያመለክታል፡፡ "እንዲሞት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ይሁን" እና "ይብቀል" የሚሉት ከቀደመው ሀረግ ይታወቃሉ፡፡ "በገብስ ፈንታ አረም ይብቀል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
ዐይኖች የሚመክሉት ማየትን ስሆን፣ ማየት የሚወክለው ሃሳብን ወይም ፍርድን ነው፡፡ "ራሱን ጻድቅ አድርጎ ቆጥሯል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያነጻጽረው የኤሊሁን ቁጣ አንድ ሰው እሳት ከመለኮሱ ጋር ነው፡፡ እንደዚሁም፣ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከዚያም የራም ቤተሰብ የሆነው የቡዛዊው የባሮክ ልጅ የኤሊሁ ቁጣ በኢዮብ ላይ እጅግ ነደደ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የህዝብ የወል/የቡድን ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት፣ ራሱን ንጹህ አድርጎ፤ እርሱን በመቅጣቱ እግዚአብሔር ጥፋተኛ እንደሆነ አምኗል፡፡ "ራሱን አጽድቆ እርሱን ስለቀጣው እግዚአብሔርን ጥፋተኛ ነው ብሏል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኤሊሁን ቁጣ እሳትን ከመለኮስ ጋር ያነጻጽራል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እንደዚሁም ደግሞ ኤሊሁ በሶስቱ ወዳጆቹ ላይ እጅግ ተቆጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ቃል በዚህ ስፍራ የዋለው በዋናው ታሪክ ላይ ማረፊያ ለማበጀት ነው፡፡ ይህ ስለ ኤሊሁ የመረጃ ዳራ/የቀደመ ማስረጃ ይሰጣል፡፡ (የመረጃ ዳራ/የቀደመ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ሰዎቹ ከኢዮብ ጋር መነጋገራቸውን ጨርሰው/አብቅተው ነበር፡፡ ይህ፣ መልስ በሰዎቹ አፍ ላይ የሚገኝ ነገር ቢሆን ኖሮ ምናልባት መልስ ያገኙ እንደ ነበር ይገልጻል፡፡ "እነዚህ ሶስት ሰዎች ሌላ የሚናገሩት ነገር የላቸውም" ወይም "እነዚህ ሶስት ሰዎች ለኢዮብ የሚሰጡት ሌላ ምንም ተጨማሪ መልስ የላቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኤሊሁን ቁጣ እሳትን ከመለኮስ ጋር ያነጻጽራል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በጣም ተቆጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እናንተ" የሚለው ብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተውም ኢዮብን እና ሶስቱን ወዳጆቹን ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመለከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ኤሊሁ ትኩረት የሰጠው ከወጣቶች ይልቅ አዛውንቶች ጥበብ የቀሰሙ በመሆናቸው የሚያውቁትን አስቀድሞ መናገር እንደሚገባቸው ነው፡፡ "ብዙ ዘመናትን የኖረ እርሱ መናገር አለበት፤ አዛውንት የሆነው እርሱ ጥበብን ማስተማር ይገባዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ለኢዮብ እና ለእርሱ ወዳጆች መናገሩን ቀጥሏል
ሁለቱ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አቸላቸው፡፡ ኤሊሁ የሰው ጥበብ ከእግዚአብሔር እንደሚመጣ ትኩረት ይሰጣል፡፡ "በሰው ውስጥ መንፈስ አለ፣ ይህም፣ ሁሉን ቻይ የሆነው አምላክ እስትንፋስ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ መንፈስ የሚለው የተወከለው በ"እስትንፋስ" ነው፡፡ "ሁሉን ቻይ የሆነው የእርሱ መንፈስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ እዚህ ስፍራ ይህንን ቃል የተጠቀመው የሰዎቹን ትኩረት ቀጥሎ ወደሚናገረው ነገር ለመሳብ ነው፡፡ "አድምጡኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"የተናገራችሁትን ስሰማ ቆየሁ፡፡" "እናንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የኢዮብን ወዳጆች ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ምላሽ" የሚለው ቃል መልስ ማለት ብቻ አይደለም፣ ነገር ግን ጠቃሚ የሆነ ምላሽ መስጠት ነው፡፡
ኤሊሁ ለኢዮብ ወዳጆች መናገሩን ቀጥሏል
ይህ ማለት ጠቢብ ምን እንደሆነ ለይተው እንደሚያውቁ ያምናሉ ማለት ነው፡፡ "ጠቢብ ምን እንደሆነ እኛ አውቀናል/ደርሰንበታል"
ይህ የሚገልጸው እግዚአብሔር ለኢዮብ ምላሽ እንደሚሰጥ እና እርሱን በጦርነት እንዳሸነፈ አድርጎ እንደሚያስተካክለው ነው፡፡ "ኢዮብን ለመቃወም" ወይም "ለኢዮብ መልስ ለመስጠት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ያልከውን በማለትህ"
ኤሊሁ መናገሩን ቀጥሏል
መደነቅ፣ መናገር አለመቻል
ኤሊሁ ጥያቄውን የሚጠቀምበት ከእንግዲህ በኋላ ዝም ብሎ እንደማይቆይ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ኤሊሁ በቀጣዩ ቁጥር ለጥያቄው ራሱ መልስ ይሰጣል፡፡ "ነገር ግን እናንተ ዝም ስላላችሁ፣ እኔ በእርግጥ ከእንግዲህ ዝም አልልም፤ እናንተ ዝም ብላችሁ ቆማችኋል ምላሽ መስጠትም አቁማችኋል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ትይዩ ተነጻጻሪ ዘይቤን በመጠቀም መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"እኔ አሁን በተራዬ መልስ እሰጣለሁ"
ኤሊሁ በቃላት እንደመሞላቱ መጠን የሚናገረው ብዙ እንዳለው ይገልጻል፡፡ "ብዙ የምናገረው አለኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"መንፈሴ እንድናገር ያስገድደኛል"
ወይን በሚፈላበት ጊዜ፣ በመያዣው ውስጥ አየር ይታመቃል፡፡ አየሩ መውጫ ካላገኘ አቁማዳው ይፈነዳል፡፡ ኤሊሁ ይህንን ሲል ብዙ የሚናገረው እንዳለው እና ይህንን ካልተናገረ የሚፈነዳ ሆኖ እንደተሰማው መግለጹ ነው፤ ምንም እንኳን እነዚህ ሁለት ሃሳቦች ትይዩ ቢሆኑና ትርጉማቸው ግን ተመሳሳይ ቢሆንም፡፡ "የሚተመፍስበት እንዳጣ የፈላ ወይን ጠጅ እንደያዘ አቁማዳ ደረቴ የሚፈነዳ ሆኖ ይሰማኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ትይዩ ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ኤሊሁን ሲሆን፣ በተለይም መንፈሱን ነው፡፡ "መንፈሴ…ነው" ወይም "እኔ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ትኩረት ለመስጠት ትይዩ ተነጻጻሪ ዘይቤን በመጠቀም መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የተሸለ /እፎይታ ሊሰማኝ ይችላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ከንፈሮች" የሚለው የሚወክለው አፍን/አንደበትን ነው፡፡ "አፌን እከፍታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"ማንንም አላወድስም ወይም ለማንም የክብር ስም አልሰጥም"
ይህ እግዚአብሔርን የሚያመለክት ስም ነው፡፡ "ያበጀኝ እርሱ እግዚአብሔር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ ማለት እርሱ ያጠፋዋል ማለት ነው፡፡ "ያጠፋኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርም አላቸው፡፡ ኤሊሁ ኢዮብ በጥንቃቄ ሊያደምጥ እንደሚገባው ትኩረት ሰጥቶ ይናገራል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ኤሊሁ አሁን ለመናገር ዝግጁ መሆኑን በትኩረት ይገልጻል፡፡ የእርሱ "ምላስ" ንግግር የሚወክለው የራሱን ንግግር ነው፡፡ "አፌን ከፍቼ መናገር ጀምሬያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኤሊሁ ትክክል መሆኑን የሚገልጸው በ"ልቡ" ቅንነት ነው፡፡ "በጽድቅ እናገራለሁ" ወይም "በሙሉ ቅንነት እናገራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኤሊሁ በ"ከንፈሮቹ" ራሱን የሚወክለው ለንግግሩ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "በትክክለኛ አቋም እናገራለሁ" ወይም "በፍጹም ቅንነት እናገራለሁ" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ለኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ኤሊሁ እግዚአብሔር እርሱን እንደሰራው እና ለሚናገረው ሀላፊነትን እንደሰጠው ትኩረት ይሰጣል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ኢዮብ የሚናገረውን አካላዊ ቁሶችን እንደሚደረድር እንዲያሰናዳ ነው፡፡ "የምትናገረውን አሰናዳ፣ ከዚያም ቆመህ/ታጥቀህ መልስልኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ለኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ኤሊሁ እዚህ ስፍራ ይህንን ቃል የተጠቀመው የኢዮብን ትኩረት ቀጥሎ ወደሚናገረው ነገር ለመሳብ ነው፡፡ "አድምጡኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ እይታ የሚወክለው ፍርድን ወይም ሚዛንን ነው፡፡ "በእግዚአብሔር ፍርድ እኔም ልክ እንደ አንተ ነኝ" ወይም "እግዚአብሔር በአንተ ላይ በሚፈርድበት ተመሳሳይ መንገድ በእኔም ላይ ይፈርዳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ምንም እንኳን ሰዎች ከሸክላ ባይሰሩም፣ ሸክላ ሰራተኛ ነገሮችን በጥንቃቄ ከሸክላ እንደሚያበጅ እግዚአብሔር ሁሉንም አበጅቷል፡፡ "ሸክላ ሰራተኛ ነገሮችን ከሸክላ እንደሚሰራ እግዚአብሔር ሁለታችንንም ሰርቶናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር እኔንም ደግሞ አበጅቶኛል" ወይም "እግዚአብሔር ሁለታችንንም አበጅቶናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔን ልትፈራ አያስፈልግም"
ይህ ማለት እርሱ ኢዮብን አያግደውም ወይም ሸክም አይጭንበትም፡፡ እርሱ ስሜታዊውን ሸክም የሚናገረው እንደ ከባድ አካላዊ ሸክም አድርጎ ነው፡፡ "እኔ በአንተ ላይ ሸክም አልጭንም" ወይም "በምናገረው ነገር ጫና አላሳድርብህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ለኢዮብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"እኔ ልሰማህ በምችልበት"
"ስትናገር የሰማሁህ"
እግዚአብሔር በመንፈስ ተቀባይነት አለው ያለው ሰው፤ በአካል ንጹህ እንደነበረ ሰው ተደርጎ ይገለጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ኃጢአት አልሰራሁም"
ኤሊሁ ኢዮብ የተናገረውን መጥቀሱን ቀጥሏል፡፡
ተናጋሪው እዚህ ስፍራ ይህንን ቃል የተጠቀመው ቀጥሎ ወደሚናገረው ትኩረት ለመሳብ ነው፡፡ "አድምጠኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ እግሮቼን በግንድ አጣበቀ "ከግንድ ጋር ማሰሪያ" ይህ ከግንድ ጋር ተጣብቆ ማሰሪያ ሲሆን አሳሪው በእስረኛው እግር ዙሪያ እንቅስቃሴውን ለመገደብ የሚያደርገው ነው፡፡ ኢዮብ እስረኛ እንደሆነ የሚሰማው በግንድ ተጣብቆ እንደታሰረ በመናገር ነው፡፡ "እስረኛ እንዳደረገኝ ይሰማኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት ወዴት እንደሚሄድ ያመለክታሉ፡፡ እዚህ ስፍራ ወዴት እንደሚሄድ የሚለው የሚገልጸው ምን እንደሚያደርግ ነው፡፡ "የማደርገው ነገር ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ለኢዮብ እየተናገረ ነው
ኤሊሁ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
ኤሊሁ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀምበት ኢዮብ ከእግዚአብሔር ጋር መታገል እንደሌለበት ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከእግዚአብሔር ጋር መታገል የለብህም" ወይም "ከእግዚአብሔር ጋር ለመከራከር መሞከር የለብህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይልከቱ)
"እርሱ የሚያደርገውን ማናቸውንም ነገር ለእኛ ማብራራት አይኖርበትም"
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "እግዚአብሔር በተለያየ መንገድ ደግሞ ደጋግሞ ይናገራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጎች አንድ አይነት ትርጉም አላቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎች በከባድ እንቅልፍ ላይ ሳሉ፣ እንቅልፍ በእነርሱ ላይ እንደ ወደቀባቸው ወይም እነርሱን እንዳሸነፈ አድርጎ ይናገራል፡፡ "ሰዎች በአልጋቸው ላይ ተኝተው ሙሉ እንቅልፍ ወስዷቸው ሳለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ የሚናገረው እግዚአብሔር ይሰሙ ዘንድ ጆሯቸውን በመክፈት ሰዎች ስለ ነገሮች እንዲረዱ ማድረጉን ነው፡፡ "በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር ነገሮችን ለሰዎች ይገልጻል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው እግዚአብሔር አንድ ሰው ክፉ ነገር እንዳይሰራ በአካል ወደ ኋላ የመጎተትን ያህል እየከለከለ ከክፉ ተግባሩ እንደሚጠብቀው ነው፡፡ "እርሱን ከ… ይጠብቅ ዘንድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ሃሳቦች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "እግዚአብሔር ሰዎችን ከመቃብር እና ከሞት ያድናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱበት ስፍራ እዚህ ላይ "ጉድጓድ" ተብሎ ተጠቅሷል፡፡ "የሞቱ ሰዎች የሚገኙበት ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ሰው ከመሞት እና…እርሱ ይጠብቀዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሞት" የሚወክለው ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱበትን ስፍራ፣ ይኸውም፣ ሲኦልን ነው፡፡ "ወደ ሲኦል ከመሄድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ደግሞ ሰውን ይቀጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ሰው በአልጋው ላይ ታሞ ይተኛ ዘንድ እንዲህ ያለው መከራ ይደርስበታል፡፡ "በአልጋው ላይ በስቃይ ይተኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በመሰረቱ እነዚህ ሁለቱ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ይኸውም ሰውየው መመገብ እንኳን እስከሚያቅተው ድረስ በታላቅ ስቃይ ውስጥ ነው ማለት ነው፡፡ ሰውየው የተገለጸው በ"ህይወቱ" እና በ"ነፍሱ" ነው፡፡ "ውጤቱ አንዳች የሚበላ አይፈልግም፣ እጅግ ምርጥ የሆነውን ምግብ እንኳን አይፈልግም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
"እጅግ ምርጥ የሆነውን ምግብ እንኳን መጥላት"
ኤሊሁ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ስጋው" የሚለው የሚያመለክተው ውፍራቱን እና ጡንቻዎቹን እንጂ የውጭ ሰውነቱን ቆዳ አይደለም፡፡ "በሽታ አጥንቶቹ እስኪታዩ ድረስ ሰውነቱን ደካማ እና ከሲታ አድርጎታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ እና ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሰውየው የተገለጸው በ"ነፍሱ" ነው፡፡ "ወደ መቃብር ሊወርድ ተቃርቧል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱበት ስፍራ እዚህ ላይ "ጉድጓድ" ተብሎ ተጠቅሷል፡፡ "የሞቱ ሰዎች የሚገኙበት ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሰውየው የተገለጸው በ"ነፍሱ" ነው፡፡ "ህይወቱ ሊያጠፏት ለሚፈልጉ" የሚለው ሀረግ ሰዎች ከሞቱ በኋላ የሚሄዱበትን ስፍራ ያመለክታል፡፡ "እናም የሞቱ ሰዎች ወደሚሄዱበት ስፍራ ለመሄድ ቅርብ ነው" ወይም "እናም በቅርቡ ወደ ሙታን ስፍራ ይሄዳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ አንድን የተለየ ሰው አያመለክትም፡፡ ኤሊሁ ስለማንኛውም ሰው በአጠቃላይ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
በአንዳንድ ቋንቋዎች "በብዙ ሺህ" ከማለት ይልቅ "ብዙ/አእላፋት" ማለቱ ይበልጥ ተገቢ ይሆናል፡፡ "ከብዙ መላዕክት መሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱበት ስፍራ እዚህ ላይ "ጉድጓድ" ተብሎ ተጠቅሷል፡፡ "የሞቱ ሰዎች የሚገኙት ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት መላዕክት ሰውየው እንዳይሞት ለኃጢአቱ ክፍያ የሚያደርጉበት መንገድ ያገኛሉ ማለት ነው፡፡ "እርሱ እንዳይሞት የምታደርግበትን መንገድ እኔ ለአንተ አግኝቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
"ከዚይም" የሚለው ቃል እዚህ ስፍራ የዋለው እግዚአብሔር ለመላዕክቱ ጥያቄ ምላሽ ቢሰጥ ምን እንደሚሆን ለማመልከት ነው፡፡ "ከዚይም በውጤቱ" ወይም "መላዕክቱ ለእግዚአብሔር ከሚያቀርቡት ጥያቄ የተነሳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ የሚናገረው የተፈወሰው ሰው አካሉ እንደ ህጻን አካል ታድሰሶ ዳግም እንደሚታደስ ነው፡፡ "የታመመው ሰው አካል ዳግም እንደ ወጣት ሰው አካል ይታደሳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ንጽጽር፣ "አዲስ" የሚለው ቃል ግነት ነው፡፡ "እንደ ልጅ አዲስ ገላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የልጅን ገላ ነው፡፡ "የልጅ ገላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ሰውየው ዳግም ወጣት እንደነበረበት ዘመኑ ጥንካሬ ያንኑ የወጣትነት ዘመኑን ብርታት እንደሚይዝ ነው፡፡ "ወጣት እንደነበረበት ዘመን ዳግም ብርቱ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "በደስታ እግዚአብሔርን ያመልካል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እግዚአብሔር የተገለጸው በ "ፊቱ" ነው፡፡ "እግዚአብሔር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔር ሰውን ያድናል" ወይም "እግዚአብሔር ለሰው ነገሮችን ዳግም ያስተካክላል"
ኤሊሁ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ነገር ግን እግዚአብሔር ለሰራሁት ኃጢአት አልቀጣኝም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሰውየው የተገለጸው በ"ነፍሱ" ነው፡፡ "ከሞት እና ወደ ጉድጓድ ከመውረድ አዳነኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱበት ስፍራ እዚህ ላይ "ጉድጓድ" ተብሎ ተጠቅሷል፡፡ "የሞቱ ሰዎች የሚገኙት ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሰውየው የተገለጸው በ"ህይወቱ" ነው፡፡ መኖር ደግሞ የተነገረው ብርሃንን ማየት ተደርጎ ነው፡፡ "መኖሬን እና የቀን ብርሃን ማየቴን እቀጥላለሁ" ወይም "መኖሬ ይቀጥላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
ኤሊሁ እዚህ ስፍራ ይህንን ቃል የሚጠቀመው ቀጥሎ ለሚናገረው ነገር ኢዮብ ትኩረት እንዲሰጠው ለማድረግ ነው፡፡ "አድምጠኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "ደግሞ ደጋግሞ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰውየው የተገለጸው በ"ነፍሱ" ነው፡፡ "እርሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው አንድ ሰው ሞቶ እንደ ነበረ እና ዳግም ከሞት አድኖ ወደ ህይወት እንደመመለስ አድርጎ ነው፡፡ "እርሱን ከሞት እና ወደ ጉድጓድ ከመውረድ መጠበቅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱበት ስፍራ እዚህ ላይ "ጉድጓድ" ተብሎ ተጠቅሷል፡፡ "የሞቱ ሰዎች የሚገኙት ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፤ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽም ይችላል፡፡ "ምናልባት አስካሁን በህይወት በመቆየቱ ደስተኛ ሊሆን ይችላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ከኢዮብ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
እነዚህ ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "ኢዮብ ሆይ፣ በጥንቃቄ አድምጠኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "አንተ ቅን ነህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ከዚያም፣ ኤሊሁ"
ይህ የወንድ ስም በኢዮብ 32፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"የምናገረውን ስማ"
ኤሊሁ ኢዮብን እና ወዳጆቹን እየተቸ ነው፡፡ በእርግጥ ጠቢባን ናቸው ብሎ አያስብም፡፡ (ምጸት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ይህንን ማለቱ ሰዎች የምግብን ጣዕም ለመለየት ምግቡን እንደሚቀምሱ ሁሉ ትክክል የሆነውን ከስህተት ለመለየት በጥንቃቄ ያደምጣሉ ማለቱ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ ሰዎች የተጠቀሱት በ"ጆሯቸው" እና በ"ላንቃቸው/ምላሳቸው" የሆነው ሰዎች እንደሚያጣጥሙ እና እንደሚያደምጡ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "መልካም የሆነውን ምግብ ለመለየት እንደምንቀምስ ሁሉ፣ መልካም የሆነውን ቃል ከክፉው ለመለየት እናደምጣለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
እዚህ ስፍራ "እኛ" የሚለው የሚያመለክተው ኤሊሁን፣ ኢዮብን፣ እና ሶስቱን ወዳጆቻቸውን ነው፡፡ (አካታች "እኛ" የሚለውን ይመልከቱ)
"ፍትህ ሊሰጠኝ አልፈቀደም"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ሀሰተኛ አድርጎ ቆጥሮኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የኢዮብ ህመም እና መከራ የተወሰደው እንደ "ቁስል" ተደርጎ ነው፡፡ "እኔ ታምሜያለሁ ማንም ሊፈውሰኝ አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
ኤሊሁ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚያነሳው ኢዮብን ለመገሰጽ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊቀርብ ይችላል፡፡ "እንደ ኢዮብ ያለ ሌላ ማንም ሰው የለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁም ሰው ውሃ እንደሚጠጣ ያህል ኢዮብን በፌዝ እየከሰሰው ነው፡፡ "ውሃ እንደሚጠጣ ሰው ያህል እንደ ኢዮብ ማን አዘውትሮ በሌሎች ላይ ያፌዛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መራመድ" የሚለው አንድ ሰው ለሚያደርገው ነገር ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ማን እንደ ኃጢአተኛ ሰው ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡ እነዚህ እያንዳንዳቸው ቁጥሮች ትይዩ ሀረጎችን ይዘዋል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ኢዮብን እና ወዳጆቹን እየነቀፈ ነው፡፡ በእርግጥ ጠቢባን ናቸው ብሎ አያስብም፡፡ (ምፀት የሚለውን ዘይቤ ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ደግሞም በአንድ ላይ የቀረቡት እግዚአብሔር እንደማይሳሳት ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "ከእርሱ የራቀ ይሁን" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ሁሉን ቻይ የሆነው እግዚአብሔር ስህተት ወይም ክፉ የሆነ ነገር አያደርግም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ምፀት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ማለት እርሱ ለአንድ ሰው ለሰራው ስራ የሚገባውን ይከፍለዋል ማለት ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "ስራ" የሚለው ቃል አንድ ሰው ለሰራው ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ "እርሱ ለአንድ ሰው ለሰራው ስራ የሚገባውን መልሶ ይከፍለዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በራሱ መንገዶች" የሚለው ሀረግ አንድ ሰው ህይወቱን እንዴት እንደሚኖር ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ኤሊሁ ያንን እግዚአብሔር ለሰዎች የሚገባቸውን እንደሚሰጥ በትኩረት ይናገራል፡፡ "እርሱ እያንዳንዱ በኖረበት መሰረት ዋጋውን እንዲቀበል ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
እነዚህ ሁለቱም ቃለምልልሳዊ ጥያቄዎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ እናም፣ ቀድሞኑ የተረጋገጠ በመሆኑ ማንም የእግዚአብሔርን ስልጣን እንደማያረጋግጥለት ትኩረት ሰጥተው ይገልጻሉ፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ "በመላው ምድር ላይ ያሻውን እንዲያደርግ ማንም ለእግዚአብሔር ፈቃድ ሊሰጠው አያስፈልግም፡፡ እርሱ ምድርን ለመግዛት ሙሉ ስልጣን አለው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤሊሁ እርሱ የማያምንበት ሁኔታ በፍጹም ሊሆን እንደማይችል ይገልጻል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ሁሉንም ህያዋን ነገሮች በህይወት የሚያኖረው የእግዚአብሔር "መንፈስ" እና "እስትንፋስ" ነው፡፡ "ለእኛ ህይወት የሰጠን የእርሱ መንፈስ እና እስትንፋስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ህይወት ያላቸው ነገሮች ሁሉ የተወከሉት በ"ስጋቸው" ነው፡፡ "ህይወት ያላቸው ነገሮች ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ሁሉም ሰው ይሞታል፤ አካሉም በስብሶ አፈር ይሆናል፡፡ በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰውን የፈጠረው ከአፈር ነው፡፡ "የሰው ልጅ አካል በቶሎ ተመልሶ አፈር ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
ኤሊሁ ይህንን ቃል የተጠቀመው ቀጥሎ ወደሚናገረው ጠቃሚ ነገር ትኩረት ለመሳብ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "አንተ" የሚለው ተውላጠ ስም ነጠላ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተው ኢዮብን ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
"የምናገረውን ስማ" ይህ ማለት ከዐረፍተ ነገሩ የመጀሪያ ክፍል ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ይህንን ጥያቄ የሚያነሳው እግዚአብሔር ፍትህን ይጠላል ብለሃል በማለት ኢዮብን ለመገሰጽ ነው፡፡ "ፍትህን የሚጠላ በሰዎች ላይ ይገዛል ተብሎ ሊጠበቅ አይችልም፡፡ ስለዚህም አንተ ጻድቅ እና ሃያል የሆነውን እግዚአብሔርን በእርግጥ ልትወቅስ አትችልም፤ ደግሞም እርሱ የሚያደርገውን ስህተት ነው ልትል አትችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በውስጠታዋቂነት የተሰጠው ምላሽ "አይችልም" የሚል ነው፡፡ ይህ ጥያቄ የሚያሳየው እግዚአብሔር ፍትህን ቢጠላ ኖሮ አለምን ሊገዛ አይችልም ነበር የሚል ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ፍትህን የሚጠላ ዓለምን ሊገዛ አይችልም" ወይም "በእርግጥ እግዚአብሔር በፍጹም ትክክል የሆነውን ሊጠላ እና ዓለምን ሊገዛ አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የዋለው ኢዮብ እግዚአብሔርን ለመውቀስ ስልጣን ወይም ምክንያት እንደሌለው ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "ጻድቅ እና ታላቅ የሆነውን እግዚአብሔርን ልትወቅስ አትችልም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ ኢዮብ እግዚአብሔርን ሊወቅስ እንደማይችል ትኩረት ለመስጠት ከቀደመው ጥቅስ ይቀጥላል፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እርሱ ንጉሡን ‘አንተ የማትረባ ነህ' ይላል ከበርቴውንም ‘አንተ ደካማ ነህ' ይለዋል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቀደመው ጥያቄ ክፍል ነው፡፡ ከቀደመው ክፍል መረዳት እንደሚቻለው "አንተ እግዚአብሔርን ትውቀሳለህን" የሚለው ሊጨመር ይችላል፡፡ "አንተ ንጉሡን የሚናገረውን እግዚአብሔርን ትወቅሳለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
"ክፉ" ወይም "ዋጋ የሌለው"
እዚህ ስፍራ "እጆች" የሚለው የሚወክለው ሀይልን ነው፡፡ "እግዚአብሔር ሁሉንም አበጅቷልና" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እኩለ ሌሊት አንዱ ቀን የሚያበቃበት እና ሌላው ቀን የሚጀምርበት ጊዜ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "እኩለ ሌሊት" የሚለው ያገለገለው እንደ ፈሊጣዊ አነጋገር ሆኖ ነው፡፡ "በምሽት" ወይም "ድንገት በምሽት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ይንቀጠቀጣሉ" የሚለው ሀረግ "ይመታሉ" ለሚለው ፈሊጣዊ አገላለጽ ነው፡፡ "እግዚአብሔር ይመታቸዋል ይሞታሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ሰዎች የሚሞቱት በእግዚአብሔር እንጂ በሰዎች አይደለም ማለት ነው፡፡ ይህም ደግሞ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ብዙ ሰዎች እንዲሞቱ ምክንያቱ እግዚአብሔር እንጂ ሰዎች አይደሉም" (ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሰዎች የተወከሉት በ"እጆቻቸው" ነው፡፡ "በሰውልጅ አይደለም" ወይም "በሰዎች አይደለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር "ዐይኖች" የሚወክለው የእርሱን እይታ ነው፡፡ "የሰው መንገዶች" የሚለው ሀረግ ለሚያደርገው እና ለአኗኗሩ ፈሊጥ ነው፡፡ "እግዚአብሔር ሰው የሚያደርገውን ነገር ሁሉ ይመለከታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ማለት እርሱ ሁሌም አንድ ሰው የት እንደሚገኝ እና ወዴት እንደሚሄድ ያውቃል፡፡ "እርሱ ሰው ወዴት እንደሚሄድ ይመለከታል/የሰውን መንገድ ይመለከታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥልቅ ጨለማ" የሚሉት ቃላት "ጨለማ" ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ሲሆን ለጨለማው ጥልቀት ሰጥቶ ለመግለጽ የዋለ ነው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"ስለዚህ እርሱ ይፈርድበታል" ወይም "ፍርድ ለመቀበል"
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
ይህ የሚገልጸው እግዚአብሔር እነዚህን ሰዎች አጥንታቸውን እንደሚሰባብር አድርጎ እንደሚያጠፋቸው ነው፡፡ "እርሱ ታላላቅ ሰዎችን ይደመስሳል" ወይም "እርሱ ከፍ ያሉትን ይደመስሳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እርሱ ያደረጉትን ጨምሮ መመርመር አያስፈልገውም ምክንያቱም ስለ እነርሱ ሁሉንም አስቀድሞ ያውቃል፡፡ "መንገዳቸውን አስቀድሞ ስለሚያውቅ፣ ተጨማሪ ምርመራ ማድረግ ሳያስፈልግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "እነርሱ ያደረጓቸው ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ ማለት ሌሎች ሰዎች በእነርሱ ስፍራ ተቀምጠው እንዲመሩ ይሾማል፡፡ "እናም ሌሎች ሰዎች በእነርሱ ስፍራ እንዲመሩ ይመርጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "እነርሱ ነገሩን በማይጠብቁበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እናም ያጠፋቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
ይህ ሀረግ እነዚህ ሰዎች የሚሞቱበትን መንገድ ወንጀለኞች ከሚሞቱበት ሁኔታ ጋር ያነጻጽራል፡፡ "ወንጀለኞች የሆኑ ያህል በሰዎች ፊት እነርሱን ስለ ክፉ ስራቸው ይገድላቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "ሁሉም ሰው ሊመለከተው በሚችለው ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምንም እንኳን እግዚአብሔር ራሱ በሰይፍ ባይመታቸውም፣ እነዚህን ሰዎች እርሱ እንደሚገድላቸው ይገልጻል፡፡ ሌሎች ሰዎች እንዲገድሏቸው ሊያደርግ ወይም ጥፋት በላያቸው እንዲመጣባቸው ይችላል፡፡ "እንዲሞቱ ያደርጋል" ይህ ምንም እንኳን እግዚአብሔር ራሱ በሰይፍ ባይመታቸውም፣ እነዚህን ሰዎች እርሱ እንደሚገድላቸው ይገልጻል፡፡ ሌሎች ሰዎች እንዲገድሏቸው ሊያደርግ ወይም ጥፋት በላያቸው እንዲመጣባቸው ይችላል፡፡ "እንዲሞቱ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎች ምን ማድረግ እንዳለባቸው የእግዚአብሔርን ትዕዘዛ ያመለክታል፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ጩኸት" የሚለው ቃል በግስ መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ይህ የሚናገረው እግዚአብሔር ጩኸታቸውን የሚሰማው ጩኸቱ ራሱ ሰው ሆኖ ወደ እርሱ እንደመጣ አድርጎ ነው፡፡ "እነርሱ ድሆችን አስለቅሰዋል፣ እግዚአብሔርም የድሆችን ጩኸት ሰምቷል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
ኤሊሁ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ኢዮብን ለማስተማር ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እርሱ ዝም ለማለት ከወሰነ ማንም እግዚአብሔርን ሊተቸው አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እግዚአብሔር የተገለጸው በ"ፊቱ" ነው፡፡ "እርሱ ራሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አዳኝ እንስሳ እንደሚያድን ሁሉ አምላክ የለሽ መሪ ሰዎችን ከመጉዳቱ ጋር ያነጻጽራል፡፡ "ማንም ሰዎችን እንዳይጎዳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
እዚህ ስፍራ "ማየት" ማለት ማወቅ ማለት ነው፡፡ "ሳላውቅ የሰራሁትን ስህተት አሳየኝ/አስተምረኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔር የሚያደርገውን እስከጠላህ ድረስ፣ እግዚአብሔር የዚህን ሰው ኃጢአት መቅጣት ይገባዋል ብለህ ታስባለህን?" ኤሊሁ ይህን ቃለምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው እግዚአብሔር ይህንን ሰው አይቀጣውም ብሎ ማሰብ አይኖርበትም የሚለውን ለማጉላት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ምንም እንኳን እግዚአብሔር ያደረገውን አንተ ባትወደውም፣ በእርግጥ ምንም እንኳን እግዚአብሔር ይህንን ሰው ይቀጣዋል ብለህ ባታስብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሰውን በኃጢአቱ ምክንያት መቅጣት የተጠቀሰው "የሰውየውን ኃጢአት" መቅጣት ተደርጎ ነው፡፡ "ያ ሰው በኃጢአቱ ምክንያት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ ባለመውደድህ ምክንያት"
"ስለዚህ አንተ የምታስበው"
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
"ስናገር የሚሰሙን እነርሱ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኛ ኢዮብን በፈተና ሊናስቀምጠው ብንችል ኖሮ" ወይም "ኢዮብን ወደ ፍርድቤት ልናቀርበው ብንችል እና ዳኛ ሊያደምጠው ቢችል ኖሮ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "ጉዳዮቹን በጥልቀት ለመስማት" ወይም "የእርሱን ጉዳዮች በሙሉ በዝርዝር ለመስማት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር የሚለውን ይመልከቱ)
"እንዴት እንደ ክፉ ሰው እንደተናገረ"
ይህ በእግዚአብሔር ላይ ማመጽን ያመለክታል፡፡ "እርሱ በእግዚአብሔር ላይ አመጽ ጨምሯል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ክስ፣ ኢዮብ አጨበጨበ የተባለው በእግዚአብሔር ላይ አፊዟል የሚባለውን ለማጠናከር ነው፡፡ "በመካከላችን ሆኖ በእግዚአብሔር ሲያፌዝ እጆቹን አጨብጭቧል" ወይም "በፊት ለፊታችን በእግዚአብሔር ላይ አፊዟል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እንዲሁም ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ስለ "ቃላት" ሲናገር ቁሶች እንደሆኑ አድርጎ ነው፤ ብዙ ቃላትን ስለመናገር ሲናገርም እነዚያን ቁሶች አንዱን በሌላው ላይ እንደመከምር አድርጎ ነው፡፡ "እርሱ በእግዚአብሔር ላይ ብዙ ቃላትን ተናግሯል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ኢዮብን ለመገዳደር ጥያቄዎችን ያነሳል፡፡ "አንተ ትክክል እንደሆንክ ታስባለህ… ‘በእግዚአብሔር ፊት መብቴ ነው'" ትላለህ ወይም "ይህ ልክ አይደለም…‘በእግዚአብሔር ፊት መብቴ ነው'" ትላለህ፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ ይህን ማለትህ ልክ ይመስልሃል"
እዚህ ስፍራ "አንተ" የሚለው ነጠላ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተውም ኢዮብን ነው፡፡ (አንተ የሚለው ተውላጠ ስም መልኮች የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኢዮብ በእግዚአብሔር ፊት ንጹህ መሆኑን እየተናገረ ነው፡፡ ወይም 2) ኢዮብ ከእግዚአብሔር ይልቅ እኔ ትክክል ነኝ እያለ ነው፡፡
ኤሊሁ ኢዮብ እነዚህን ሁለት ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች እንዳነሳ ይጠቅሳል፡፡ "አንተ እንዲህ ብለሃል፣ ‘ይህ እኔን አልጠቀመኝም' ደግሞም፣ ‘ኃጢአት ብሰራ ከሚደርስብኝ ምንም የተሻለ አልሆነልኝም/ኃጢአት ባለመስራቴ አልተጠቀምኩም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ፡፡ ሁተኛው መስመር የመጀመሪያውን መስመር ትርጉም ያጠናክራል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ይህንን ጥያቄ የሚያነሳው የኢዮብ ኃጢአት በእግዚአብሔር ላይ አንዳች ነገር እንደማያመጣ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "ኃጢአት ብትሰራ፣ እግዚአብሔርን አንዳች አትጎዳውም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ስለ "መተላለፎች" የሚናገረው ቁሶች እንደሆኑ አድርጎ ነው፤ ብዙ መተላለፎችን ማድረግ ደግሞ እነዚህን ቁሶች አንዱን በሌላው ጫፍ ወደ ላይ መከመር እንደሆነ አድርጎ ይገልጻል፡፡ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ኢዮብ በመተላለፉ በእግዚአብሔር ላይ አንዳች ማምጣት ማድረግ እንደማይችል ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "አንተ ብዙ ታላላቅ መተላለፎችን ብትፈጽም፣ በእርሱ ላይ አንዳች ማድረግ አትችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሁለቱ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ናቸው፤ ሁለቱም የሚገልጹት የኢዮብ ጽድቅ ለእግዚአብሔር አንዳች ነገር እንደማይጨምር ነው፡፡ "አንተ ጻድቅ ብትሆን፣ ይህ አንተ ለእርሱ አንዳች ነገር እንድትሰጠው አያበቃህም፤ ደግሞም እርሱ ከአንተ እጅ የሚቀበለው አንዳች ነገር የለም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል የሚወክለው ኢዮብን ነው፡፡ "ከአንተ እጅ መቀበል"
"ሌላ የሰው ልጅ" ወይም "ሌላ ሰው"
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
"ተጽዕኖ" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ሰዎች ሌሎችን ለመጨቆን በሚያደርጓቸው በርካታ ነገሮች ምክንያት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ክንዶች" የሚለው የሚያመለክተው ሀይልን ወይም ጥንካሬን ነው፡፡ "ከታላላቅ ሰዎች ሀይል ለማግኘት ጥሪ ያደርጋሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ እግዚአብሔር ለሰዎች በችግር ጊዜ፣ በምሽት ሰአት የሚዘምሩት ዝማሬ አድርጎ ተስፋን እንደሚሰጥ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
"የተጨቆኑ ሰዎች ይጮሃሉ"
እግዚአብሔር የትዕቢተኞችን እና የክፉዎችን ጸሎት ስለማይሰማ፣ ይልቁንም ሙሉ ለሙሉ በእግዚአብሔር ላይ የተነሳውን የኢዮብን ጸሎት ይሰማል አይባልም፡፡ "ስለዚህ አንተ በትጠባበቀውም…እርሱ በእርግጥ ምላሽ አይሰጥህም!" (ቃለ አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ ጉዳይህን ለእርሱ አቅርበሃል"
" አንተ እርሱን እንዲመልስልህ እየጠበቅህ ነው"
ኤሊሁ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
ኢዮብ ስለ እግዚአብሔር እውነት ያልሆኑ እነዚህን ነገሮች በመናገሩ ምክንያት፤ እግዚአብሔር ለኢዮብ ጸሎት ምላሽ አይሰጥም፡፡
እዚህ ስፍራ "የእርሱ ቁጣ" የሚለው "እርሱ" ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "እርሱ በመቆጣቱ ምክንያት በፍጹም ማንንም አይቀጣም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ( ይመልከቱ)
ኤሊሁ ስለ "ቃላት" ሲናገር ቁሶች እንደሆኑ አድርጎ ነው፤ ብዙ ቃላትን ስለመናገር ሲናገርም እነዚያን ቁሶች አንዱን በሌላው ላይ እንደመከምር አድርጎ ነው፡፡ "እውቀት" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ስለ ምን እንደሚናገር ሳያውቅ ብዙ ቃላትን ተናግሯል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ለኢዮብ ነገሮችን ማስረዳትን የሚገልጸው እነዚያን ነገሮች ለኢዮብ እንደሚያሳየው አድርጎ ነው፡፡ "ጥቂት/አንዳንድ ነገሮችን አሳይሃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ስለ ተለያዩ ነገሮች እውቀትን ከሩቅ ስፍራ እንዳገኘ አድርጎ ይገልጻል፡፡ "ታላቁን እውቀቴን አሳይሃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጽድቅ" የሚለው በቅጽል መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ፈጣሪዬ/የሰራኝ ጻድቅ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ የምናገረው ሀሰት አይሆንም"
"አንድ ሰው" የሚለው ቃል ኤሊሁ ራሱን ያመለክታል፡፡ በእውቀት የበሰለ በጣም አዋቂ ስለ መሆን ይናገራል፡፡ "እኔ፣ ከአንተ ጋር ያለሁት፣ በጣም በእውቀት የላቅሁ ነኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ተመልከት" ወይም "ስማ" ወይም "ልነግርህ ላለው ነገር ትኩረት ስጥ"
"በጥንካሬ ሃያል" የሚለው ሀረግ ጥንድ ትርጉም ይሰጣል፤ ይህም "በጣም ጠንካራ" ማለት ነው፡፡ ኤሊሁ ስለ እግዚአብሔር መረዳት/እውቀት ሁሉንም ነገር በፍጹምነት የሚናገረው የእርሱ መረዳት በጣም ጠንካራ እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ "እርሱ በመረዳቱ በጣም ጠንካራ ነው" ወይም "እርሱ ሁሉንም ነገር ሙሉ ለሙሉ ያውቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤሊሁ እግዚአብሔር ለጻድቅ ሰው ሚያደርገውን ጥበቃ የመገልጸው እግዘአብሔር በዐይን እንደሚከታተላቸው አድርጎ ሲሆን እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ የሚያደርገውን ጥበቃ ማቆሙን ደግሞ ዐይኖቹን ከላያቸው ማንሳት አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ "እርሱ ጻድቃን ሰዎችን መጠበቁን አያቆምም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ እግዚአብሔር ለጻድቃን የሚሰጠውን ክብር የሚገልጸው እንደ ንጉሥ በዙፋን ላይ እንደሚያስቀምጣቸው አድርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ እግዚአብሔር ጻድቃንን የሚያከብራቸው ከፍ ወዳለ ስፍራ እንደሚያወጣቸው አድርጎ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍት ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እርሱ ወደ ላይ ከፍ ያደርጋቸዋል" ወይም "እርሱ ያከብራቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው የሚያመለክተው ኃጢአት ቢሰሩ እግዚአብሔር ለእርማት የሚቀጣቸውን ጻድቃን ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንዱ በሰንሰለት ቢያስራቸው" ወይም "አንዱ እስረኛ ቢያደርጋቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ በስቃይ ውስጥ እንዲገባ የተደረገን ሰው የሚገልጸው፤ ያ ሰው በገመድ እንደተያዘ እና እንዲሰቃይ እንደተደረገ ነው፡፡ "አንዱ ሰው እነርሱ እንዲሰቃዩ አድርጓል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ግሱ ከቀደመው ሀረግ ሊገኝ ይችላል፡፡ "መተላለፋቸውን እና ኩራታቸውን ለእነርሱ ይገልጥላቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ የሚናገረው የአንድን ሰው ጆሮ መክፈት ሰውየው እንዲሰማ ማድረግ መሆኑን ነው፡፡ "እርሱ እንዲሰሙም አድርጓል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ትዕዛዝ" የሚለው ስም በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እርሱ ለሚያዛቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ አንድን ድርጊት ማቆም ከዚያ መመለስ አድርጎ ይናገራል፡፡ "ክፉ ከማድረግ መመለስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ቀናት" እና "አመታት" የሚሉት ቃላት ሁለቱም የሚያመለክቱት የአንድን ሰው የህይወት ዘመን ነው፡፡ "ዘመናቸውን/እድሜያቸውን በብልጽግና እና በእርካታ ይፈጽማሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁም የሚናገረው በሀይል በሰይፍ ስለሚጠፋ ሰው፣ በሰይፍ አንድ ሰው ስለገደላቸው ሰዎች ነው፡፡ "በአመጽ ይገደላሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚለው የሚያመለክተው ሃሳብን እና ስሜትን ነው፡፡ ይህ ሀረግ ሰውየው እግዚአብሔርን ማመንን በግትርነት መቃወሙን ነው፡፡"በእግዚአብሔር ማመንን ማን ይቃወማል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ እግዚአብሔር ሰዎችን መቅጣቱን በገመድ እንደሚያስራቸው አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ "እግዚአብሔር በሚቀጣች ጊዜ እንኳን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የቤተ ጣኦት አመንዝሮች" የሚለው የሚያመለክተው በጣኦት አምልኮ ቤተመቅደስ ውስጥ የሚያገለግሉ ወጣት ወንዶች የአምልኳቸው ክፍል አድርገው የሚፈጽሙትን ስነምግባር የሌለው ወሲባዊ ድርጊት ነው፡፡ ለዚህ ሀረግ ሊሰጡ የሚችሉ አማራጭ ትርጉሞች 1) አምላክ የለሾች ስነምግባር በሌለው ባህሪያቸው መሞታቸውን ወይም 2) አምላክ የለሾች በሀፍረት እና በውርደት ይሞታሉ፡፡
ኤሊሁ ያለ ችግር በሰፊ መከራ በሌለበት በሰፊ መኖርን ይገልጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ የሚናገረው ገበታ በምርጥ ምግቦች ተሞልቶ በብልጽግና ስለመኖር ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አገልጋዮችህ ገበታህን ያዘጋጃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ ስብ ያለው ስጋ የብልጽግና ምልክት ነበር፣ ምክንያቱም እንስሳቱ ጤናማ እና በሚገባ የተመገቡ እንደነበሩ ያሳያል፡፡ "እጅግ ምርጥ የሆነ ምግብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "እግዚአብሔር ክፉዎችን እንደሚቀጣ አንተንም እየቀጣ ነው" ወይም 2) "ክፉዎች በሚቀጡበት ቅጣት እየተቀጣህ ነው"
ኤሊሁ እግዚአብሔር በኢዮብ ላይ እየፈረደበት እንደሆነ እና ፍርድ እና ብይን ኢዮብን እንደያዙት ሰዎች አድርጎ ይናገራል፡፡ "እግዚአብሔር ወደ ፍርድ አምጥቶሃል ደግሞም ብይን ሰጥቶሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ይህንን "በሀብት አለመማለልህን ተጠንቀቅ" ይላሉ፡፡
ኤሊሁ እነዚህን ጥያቄዎች የሚጠይቀው ገንዘብ እና ሀይል በትክክለኛ መንገድ እስካልሄደ ድረስ ኢዮብን ሊረዱት እንደማይችሉ ለመግለጽ ነው፡፡ "ሀብት ከመከራ ሊያወጣህ አይችልም፣ ደግሞም የትኛውም ሀይልና ጥንካሬ በሙሉ ሊረዳህ አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄየሚለውን ይመልከቱ)
"የታላቅ አቅምህ ጥንካሬ በሙሉ" ወይም "ታላቅ ጥረትህ በሙሉ"
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ "ሰዎች" የሚለው በአጠቃላይ ሰዎችን ያመለክታል፣ "ከስፍራቸው ይቆረጣሉ" የሚለው ደግሞ ሌሎችን ከቤታቸው በሀይል ማስወገድን የሚገልጽ ዘይቤ ነው፡፡ "ሰዎች ሌሎችን ከቤታቸው ጎትተው ሲያስወጡ" ወይም 2) ይህ "ሰዎች" የሚለው የሚገልጸው አገርን ሲሆን "ከስፍራቸው ይቆረጣሉ" የሚለው ህዝቦች እንዲጠፉ መደረጋቸውን ይገልጻል፡፡ "አገራት ሲጠፉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "መከራ እንድትቀበል በማድረግ እግዚአብሔር እየፈተነህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይህንን አስቀድሞውኑ ታውቃለህ፡ እግዚአብሔር"
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "እግዚአብሔር እጅግ ሀያል ነው" ወይም 2) "ሰዎች እግዚአብሔርን ከፍ ያደርጋሉ ምክንያቱም እርሱ ሀያል ነው"
ኤሊሁ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠይቀው እንደ እግዚአብሔር ያለ አስተማሪ የለም የሚለውን ለማጉላት ነው፡፡ "እንደ እርሱ ያለ አስተማሪ የለም" ወይም "እርሱ እንደሚያስተምር የሚያስተምር ማንም የለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄየሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁም የእግዚአብሔርን ስራዎች ከርቀት ብቻ በመመልከታቸው፣ ስራዎቹን በሙላት ሊረዱ ስላልቻሉ ሰዎች ይናገራል፡፡ "እነርሱ ስራዎቹን በሙላት አልተረዱም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ተመልከት" ወይም "ስማ" ወይም "ልነግርህ ለተዘጋጀሁት ነገር ትኩረት ስጥ"
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ከመቼ አንስቶ እንደነበር ነው፡፡ "ሰዎች እርሱ ለምን ያህል ጊዜ እንደኖረ ማወቅ አይችሉም" ወይም "ሰዎች የእርሱን እድሜ ሊያውቁ አይችሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ማንጠር" የሚለው ቃል "ማጥራት" ወይም "ማጣራት" ማለትም ሊሆን ይችላል፡፡ ኤሊሁ እግዚአብሔር እንዴት የውሃ ጠብታን፣ ወይም ተንን እንዴት ወደ ዝናብነት እንደሚለውጥ ይገልጻል፡፡ "እርሱ ተኑን ወደ ዝናብ ይለውጠዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠይቀው ማንም እነዚህን ነገሮች ማድረግ እንደማይችል ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "ማንም የደመናን መበተን እና ከእርሱ ጎጆ የሚወጣውን መብረቅ ሊረዳ አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄየሚለውን ይመልከቱ)
"ታላቅ መበተንት" የሚለው ሀረግ በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በሰማይ ሁሉ ላይ ደመና እንዴት እንደሚበተን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ሰማይን እግዚአብሔር እንደሚኖርበት "ጎጆ" አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ "እግዚአብሔር ከሚኖርበት፣ ከሰማይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በጥንቃቄ ተመልከት፣ ደግሞም እንዴት እንደሚበትናቸው እይ"
ኤሊሁ ባህር ተክል እንደሆነ እና ጥልቅ ስፍራው ስሩ እንደሆነ አድርጎ ስለባህር ጥልቅ ክፍል ይናገራል፡፡ ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ምንም እንኳን መብረቅ በሰማይ ብርሃን እንዲታይ ቢያደርግም፣ የባህር ጥልቅ ክፍሎች ግን ጨለማ እንደሆኑ ይቀራሉ፡፡ "ነገር ግን የባህር ጥልቅ ክፍል ጨለማ ሆኖ ይቀራል" ወይም 2) የሰማይ መብረቅ የባህር ጥልቅ ስፍራ ጭምር ብርሃን እንዲያገን ያደርጋል፡፡ "እናም ብርሃናት የባህርን ጥልቅ ስፍራ ያበራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ነጎድጓድ ስለሚያመጣው መብረቅ እግዚአብሔር መብረቅን በእጆቹ እንደያዛቸው እና እርሱ ወደ ፈለገው አቅጣጫ እንደሚጥላቸው ይናገራል፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር የመብረቅን ሀይል ሊወረውራቸው በእጆቹ ይዟል፣ ወይም 2) እግዚአብሔር የመብረቅን ሀይል እስከሚጠቀምባቸው ድረስ በእጆቹ ደብቆ ይዟል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በብልጭታ የሚፈጠረው መብረቅ" ወይም "መብረቁ"
"ሞገዱ እየመጣ መሆኑን ስማ"
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ደግሞም የፍርሃቱን ክብደት ያጎላሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይህ" የሚለው የሚያመለክተው በኢዮብ 36፡33 ላይ የሚገኘውን ነጎድጓ ነው
ኤሊሁ ስለ ልቡ የሚናገረው ከደረቱ የሚወጣ እስኪመስል በሃይል እንደሚመታ ነው፡፡ "ከስፍራው ለቀቀ" ወይም "በሃይል ይመታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ነገሮችን ይናገራሉ፡፡ ኤሊሁ መብረቅን የእግዚአብሔር ድምጽ እንደሆነ አድርጎ ይገልጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እናትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤሊሁ በምድር ሩቅ ስፍራ የሚገኘውን ቦታ የምድር ዳርቻ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ "በምድር በሁሉም ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ስለ ነጎድጓዱን እንደ እግዚአብሔር ድምጽ አድርጎ መግለጹን ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ከብልጭታው በኋላ ያጉረመርማል"
"የእርሱ ግርማዊነት ድምጽ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች ድምጹን በሚሰሙበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ግሱ ከቀደመው ሀረግ ሊወሰድ ይችላል፡፡ "ልክ እንደዚሁ፣ ለዶፍ ዝናብ ይናገረዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ ሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል የሚወክለው መላውን ሰውነት ነው፡፡ "እርሱ ሁሉንም ሰው ያስቆማል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
በእስራኤል፣ ጠንካራ የነፋስ ማዕበል ከደቡብ ይነፍሳል፤ ቀዝቃዛ አየር ደግሞ ከሰሜን ይመጣል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ አውሎ ነፋሱ እስኪመጣ ድረስ ማደሪያ ስፍራ እንዳለው አድርጎ እና ከደቡብ እንደሚነፍስ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ቀዝቃዛው የሰሜን ነፋስ የእግዚአብሔር እስትንፋስ እንደሆነ ይናገራል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የእግዚአብሔር እስትንፋስ በረዶ ይሰጣል/ይፈጥራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤሊሁ የበረዶን ጥንካሬ ከብረት ጥንካሬ ጋር ያነጻጽራል፡፡ "እንደ ብረት ይጋገራል" (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ እግዚአብሔር የደመናው ማዕበል እርጥበቱ ከብዶ በውሃ እንዲሞላ ማድረጉን ይናገራል፡፡ "እርሱ ከባዱ ደመና በእርጥበት እንዲሞላ ያደርጋል" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እርማት/ቅጣት" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የሚያርመው" አካል ሰዎች ናቸው፡፡ "አንዳንድ ጊዜ ህዝቡን ለመቅጣት ይህ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ዝናብ ምድሩን አጠጥቶ ሰብል እንዲበቅል ያደርጋል፡፡ "አንዳንድ ጊዜ ምድሩን ለማጠጣት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ታማኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም "ታማኝ"ነ ወይም "በታማኝነት" ተብሎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንዳንድ ጊዜ በታማኝነት ለቃል ኪዳኑ ለማድረግ" ወይም "አንዳንድ ጊዜ ለህዝቡ ታማኝ ለመሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ኢዮብ ይህን ማወቅ እንደማይችል ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "እግዚአብሔር እንዴት ደመናትን እንደሚያበጅ እና እንዴት መብረቅን እንደሚያበርቅ ልታውቅ አትችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"ደመናትን መቆጣጠር" ወይም "ደመናት እርሱን እንዲታዘዙለት እንደሚያደርግ"
ኤሊሁ ይህን ጥያቄ የሚጠይቀው ኢዮብ እነዚህን ነገሮች ማወቅ እንደማይችል ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "በእውቀት ፍጹም የሆነውን የእግዚአብሔርን አስደናቂ ስራዎች፣ የደመናትን መንሳፈፍ፣ መረዳት አትችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"ደመናት እንዴት እንደሚንሳፈፉ"
ግሱ ከቀደመው ሀረግ ሊገኝ ይችላል፡፡ "ወይስ የእግዚአብሔርን አስደናቂ ስራዎች ትረዳለህን?" ወይም "ደግሞም የእግዚአብሔርን አስደናቂ ስራዎች ልተረዳ አትችልም" (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ይህን ጥያቄ የሚጠይቀው ኢዮብ እነዚህን ነገሮች እንደማያውቅ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "ከደቡብ በሚመጣ…ልብሶችን እንዴት እንደሚወብቁህ አታውቅም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"የለበስከው እንዴት ወበቅ እንደሚፈጥርብህ" ወይም "በልብስህ ውስጥ እንዴት እንደሚያልብህ"
በእስራኤል፣ ሞቃት ነፋስ የሚፍሰው ከደቡብ በረሃ ሲሆን ይህም ሞቃት የሙቀት መጠን ይፈጥራል፡፡ "ከሙቀቱ የተነሳ፣ ከደቡብ ደረቅ ነፋስ ይነፍሳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ኢዮብ ይህን ማድረግ እንደማይችል ትኩረት ሰጥቶ ለመናገር ነው፡፡ ከብረት የተሰራ መስታወት የሚመስለውን ሰማይ…አንተ ሰማይን ልትረረጋ አትችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈባቸው ዘመናት፣ መስታወት የሚሰራው ከብረት ነበር፡፡ ኤሊሁ ሰማዩ እንደ ብረት ከመጠንከሩ የተነሳ ዝናብ አለመስጠቱን ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው፣ በማቅለጫ ውስጥ ተጨምሮ የቀለጠ እና ከዚያም ሲቀዘቅዝ የጠነከረ ብረትን ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "እኛን" እና "እኛ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ኤሊሁን፣ ኤልፋዝን፣ በልዳዶስን እና ሶፋርን ሲሆን ኢዮብን አይጨምርም፡፡ ኤሊሁ ይህን ሀረግ የተጠቀመው በምጸት ነው፡፡ (አካታች የሆነ እና አካታች ያልሆነ "እኛ" የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ መረዳት አለመቻልን በአንድ ሰው አይምሮ ውስጥ እንደሚገኝ ጨለማ አድርጎ ይገልጻል፡፡ "እኛ ስለማንረዳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠይቀው ማንም ይህን ማድረግ እንደማይችል ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "ከእርሱ ጋር መነጋገር እንደምፈልግ ለእርሱ የሚነግረው ሰው ማግኘት አልችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ለእርሱ የሚነግረው ሰው ሊኖረኝ ያስፈልጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤሊሁ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠይቀው ማንም ሰው ይህ እንዲደርስ እንደማይፈልግ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "ማንም ሰው ሊዋጥ አይፈልግም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ኤሊሁ አንድ እየጠፋ ያለን ሰው እየተዋጠ እንደሚገኝ ሰው ይገልጸዋል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡"እግዚአብሔር እርሱን ስለሚያጠፋው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ወርቃማ ድምቀት" የሚለው ሀረግ የሚገልጸው የወርቅን ክብር/ድምቀት ነው፡፡ ይህ በትርጉም ውስጥ ይበልጥ ግልጽ መደረግ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ከሰሜን በመርቃማ ክብር/ድምቀት ይመጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"አስፈሪ" የሚለው ቃል ትርጉሙ ፍርሃት ይፈጥራል ማለት ነው፡፡ ኤሊሁ ስለ እግዚአብሔር ግርማ የሚገልጸው በእግዚአብሔር ላይ እንዳረፈ ነገር አድርጎ ነው፡፡ "የእግዚአብሔር ግርማ ሰዎች እንዲፈሩ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ወደ እርሱ ልንቀርብ አንችልም" ወይም 2) ይህ ዘይቤ ኤሊሁ ሰው እግዚአብሔርን ማግኘት እንደማይችል አድርጎ ቢያቀርብም ሰው እግዚአብሔርን ሙሉ ለሙሉ ሊረዳ እንደማይችል የገለጸበት ነው፡፡ "ሙሉ ለሙሉ ልናውቀው አንችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አዕምሮ" የሚወክለው የሰውን ሀሳብ ነው፡፡ "በራሳቸው አስተሳሰብ ጠቢባን የሆኑ" ወይም "ራሳቸውን ጠቢባን አድረገው የቆጠሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ከዚያም" የሚለው ቃል የመጽሐፉን አዲስ ክፍል መጀመር ያሳያል፡፡ በእናንተ ቋንቋ አዲስ ትዕይንትን ለመጀመር ተመሳሳይ ቃል ካለ ያንን መጠቀም ትችላላችሁ፡፡ "ያ ሁሉ ከሆነ በኋላ፣ ያህዌ መናገር ጀመረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ለኢዮብ መለሰለት" ወይም "ለኢዮብ ምላሽ ሰጠው"
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት ኢዮብ ስለማያውቀው ነገር መናገሩን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ ጨለማን ያለ እውቀት በቃላት አማካይነት ወደ እቅዴ አስገብተሃል/አምጥተሃ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"ይህ ለማምጣት አንተ ማን ነህ"
"እቅዴን የሚያበለሽ" ወይም "ተግባሬን ግራ የሚያጋባ፡፡" ኢዮብ የእግዚአብሔርን እቅድ እንዴት እንዳበላሸ የተገለጸው የእግዚአብሔርን እቅድ ለማየት ይበልጥ ከባድ እንዳደረገ ተደርጎ ነው፡፡ "ጨለማ" የሚለው ረቂቅ ስም "አጨለመ" በሚል ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እቅዶችን አጨለመ" ወይም "እቅዶች መታየት እንዳይችሉ ከባድ አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"ስለማታውቃቸው ነገሮች በመናገር"
"እውቀት" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የማይታወቁ ቃላት" ወይም "እውቀት የሌለባቸው ቃላት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ቀበቶህን እንደ ወንድ በወገብህ ዙሪያ እሰር፡፡" ወንዶች ከባድ ስራ ሲሰሩ በነጻነት እግራቸውን ማንቀሳቀስ እንዲችሉ በወገባቸው ዙሪያ ቀበቷቸውን ይታጠቃሉ፡፡ "እንደ ወንድ ወገብህን ታጠቅ" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር እንደ ስራ፣ ውድድር፣ ወይም ጦርነትን የመሰለ አንድ ነገር ለማድረግ ተዘጋጅ የሚል ትርጉም አለው፡፡ ኢዮብ ለእግዚአብሔር መልስ መስጠትን ለመሰለ ከባድ ስራ መዘጋጀት ነበረበት፡፡ "ለከባድ ስራ ራስህን አዘጋጅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እርሱ እንጂ ኢዮብ ምድርን አለመፍጠሩን ትኩረት ሰጥተው በሚገልጹ በርካታ ጥያቄዎች ኢዮብን መገዳደር ጀመረ፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ያህዌ መሬትን መፍጠሩን የሚገልጸው መዋቅሮችን ይገነባ እንደነበረ አድርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"መረዳት" የሚለው ረቂቅ ስም "ተረዳ/አወቀ" በሚል ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እጅግ ብዙ አውቀህ ከሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን በዐረፍተ ነገር መልክ መግለጽ ይቻለል፡፡ "የምታውቅ ከሆነ፣ መጠኗን ማን እንደወሰነ ንገረኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"ልክ"
ይህን ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ መግለጽ ይቻለል፡፡ "በላይዋ የመለኪያ ገመድ ማን እንደዘረጋ ንገረኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ሰዎች የአንድን ነገር ትክክለኛ መጠን እና ቅርጽ ለመለካት የሚጠቀሙበት ገመድ ወይም ሲባጎ
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
"የእርሷን" የሚለው ቃል መሬተን ያመለክታል፡፤
ያህዌ ታላቅነቱን ለማጉላት ብዙ ጥያቄዎችን ይጠቀማል፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ይህ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "መሰረቷ በምን ላይ እንደተጣለ ንገረኝ" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔ መሰረቷን በምን ላይ መሰረትኩ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ " የእግዚአብሔር ልጆች በደስታ ሲጮኹ… ያን ጊዜ ማን ማዕዘኖቿን እንደመሰረተ ንገረኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
እነዚህ ሁለት መስመሮች በትርጉም ተመሳሳይ ናቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የማለዳ ከዋክብት የተገለጹት ሰዎች እንደሚዘምሩ የሚዘምሩ ተደርገው ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) በቀጣዩ መስመር እንደተገለጸው "የማለዳ ከዋክብት" ከ "እግዚአብሐር ልጆች" ጋር ተመሳሳይ ናቸው ወይም 2) "የማለዳ ከዋክብት" የሚለው የሚያመለክተው በሰማይ የሚገኙ ከዋክብትን ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"በማለዳ የሚያበሩ ደማቅ ከዋክብት"
ይህ የሚያመለክተው ሰማያዊ ፍጥረታት የሆኑተን መላዕክትን ነው፡፡ ይህ በኢዮብ 1፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ደስታ" የሚለው ረቂቅ ስም "ደስተኛነት" በሚል ተውሰከ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በደስተኝነት ጮኹ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"በደስታ ተሞልተው ስለነበር"
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ሌላ ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ እንጂ ኢዮብ ምድርን አለመፍጠሩን ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ይህ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ማን በባህ ላይ በሮችን እንደዘጋበት ንገረኝ…ከባድ ጨለማንስ ማን መጠቅለያው እንዳደረገ ንገረኝ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ያህዌ ባህር መላውን ምድር እንዳይሸፍን የከለከለበት መንገድ በባህሩ ላይ በር ከመዝጋት ጋር ተነጻጽሯል፡፡ "ውሃ ምድርን እንዳያጥለቀልቅ ከልክሏል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ባህርን የፈጠረበትን ሁኔታ ከልጅ መወለድ ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለባህር ልብስ ሆኖ"
"ጨለማ" የሚለው ረቂቅ ስም "ጨለመ" በሚል ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ከባድ ጨለማን መጠቅለያው አደረግሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ልጆች እንደተወለዱ የሚጠቀለሉበት ረጅም ቁራጭ ጨርቅ
"ለባህር ዳርቻ አበጀሁለት"
ያህዌ ባህር እንዲያልፍ ያልተፈቀደለትን ድንበር አበጀለት"
ያህዌ ለባህር ዳርቻ ያበጀበትን መንገድ የሚያነጻጽረው መቀርቀሪያ እና በሮች እንዲኖር ከማድረግ ጋር ነው፡፡ "መቀርቀሪያ አበጀሁለት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በር ለመዝጊያ የሚያገለግል ረጅም የአንጨት ቁራጭ ወይም ብረት
"እኔ ባህሩን ስናገረው፡፡" ያህዌ ባህሩን የሚናገረው/የሚያዘው ሰው እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይህን ያህል" የሚለው ቃል ያህዌ እስከፈቀደለት ስፍራ ድረስ ማለት ነው፡፡ "እስከዚህ ድንበር ድረስ ልትመጣ ትችላለህ፣ ነገር ግን ከዚህ አታልፍም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለማዕበልህ ሀይል፡፡"ማዕበል የተገለጸው ኩራት እንዳለው ተደርጎ ነው፡፡ "ኩራት" የሚለው ረቂቅ ስም "ኩሩ" በሚል ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ለኩሩ ማዕበልህ" ወይም "ለሀይለኛው ማዕበልህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ እንጂ ኢዮብ ብርሃንን አለመፍጠሩን ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ይህ ጥያቄ አሉታዊ ምላሽ ይጠበቅበታል፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንተ ፈጽሞውኑ ክፉውን … ከእርሱ ነቅንቀህ አላስወገድክም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ማለዳ ትዕዛዝን መቀበል እንደሚችል እና እንደ ሰው ነገሮችን ማወቅ እንደሚችል ይናገራል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይልከቱ)
"ንጋት ስፍራው የት እንደሆነ እንዲያውቅ ማድረግ"
በማለዳ ሰማይ ላይ ፀሐይ ከመውጣቷ አስቀድሞ የቀኑ ብርሃን መታየት
የንጋት ብርሃን የተገለጸው የምድርን አድማስ እንደያዘ ተደርጎ ነው፡፡ "የምድርን ዳርቻዎች መያዝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያው አነጋገር እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
የቀን ብርሃን የተገለጸው የማያስፈልጉ ነገሮች በመነቅነቅ እንደሚወገዱ ክፉ ሰዎችን እንደሚያስወግድ ተደርጎ ነው፡፡ "ክፉ ሰዎችን ከምድር ነቅንቆ ማስወገድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በምሽት፣ ሰዎች በግልጽ መመልከቱ አይችሉም፣ ማለዳ ግን ማህተም በሸክላ ላይ ግልጽ ምስልን እንደሚፈጥር ብርሃን የሁሉንም ነገር ቅርጽ በግልጽ መለየት ያስችላል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እርሷ" የሚለው የሚያመለክተው ምድርን ነው፡፡ ይህ ሀረግ በዚህ ስንኝ ከሚገኘው የመጀመሪያው ሀረግ ጋር ተመሳሳይ ትርጉም አለው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማለዳ የክፉ ሰዎችን ‘ብርሃን' ይወሰዳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ክፉዎች ጨለማን ብርሃናቸው አድርገው ይቆጥራሉ፣ ምክንያቱም ክፉ ስራቸውን ሚሰሩት በጨለማ ሲሆን ደግሞም ከጨለማ ጋር ቅርርብ አላቸው፡፡ (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
የተነሳው የክፉዎች እጅ የሚለው የሚወክለው ሀይላቸውን እና ክፉ ለማድረግ ያላቸውን ፍላጎት ነው፡፡ ነገር ግን የማለዳው ብርሃን ስወጣ ክፉዎች እነዚያን ክፉ ነገሮች ማድረጋቸውን ያቆማሉ፡፡ (ዘይቤያው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ አምስት ጥያቄዎችን የተጠቀመው እርሱ እንጂ ኢዮብ ምድርን እና ባህርን አለመፍጠሩን ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ቁጥር 16 እና 17 አያንዳንዳቸው ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሀረጎችን ይዘዋል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥያቄዎች አሉታዊ ምላሽ ይጠብቃሉ፡፡ ጥያቄዎቹ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "ወደ ባህር ውሃ መሰረት አልሁድክም፣ ወይም በጥልቁ ታችኛ ክፈል አልተራመድክም፡፡ የሞት ደጆች ለአንተ አልተገለጹም፤ ደግሞም የሞት ጥላ ደጆችን አላየህም፡፡ ምድርን በስፋቷ አላወቅካትም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"ምንጮች"
ይህ ጥልቅ ውሃ የሚገኝበትን ባህርን ወይም ውቅያኖስን ያመለክታል፡፡ "ጥልቁ ባህር" ወይም "የውቅያኖስ ጥልቀት" ወይም "ጥልቁ ውሀ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
x
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ሶስት ጥያቄዎችን የተጠቀመው እርሱ እንጂ ኢዮብ ብርሃንን እና ጨለማን እንደማይረዳ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
እነዚህ ሁለቱ ሀረጎች እያንዳንዳቸው ሁለት ትይዩ ሀረጎች አላቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ወደ ብርሃን ወይም ወደ ጨለማ ስፍራ የሚወስደውን መንገድ አታውቅም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"የብርሃን መኖሪያ፡፡" ብርሃን የተገለጸው ለእያንዳንዱ ቀን ተነስቶ የሚመጣበት ማረፊያ ስፍራ እንዳለው ተደርጎ ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"የቀን ብርሃን" ወይም "የፀሐይ ብርሃን"
የሚወስዳቸውን መንገድ ልታገኝ ትችላለህ? እነዚህ ጥያቄዎች አሉታዊ ምላሽ እንዲሰጥባቸው ይጠበቃል፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "ብርሃንን እና ጨለማን ወደ ስራ ስፍራቸው ልትመራቸው አትችልም ወይም ደግሞ የእነርሱ ወደ ሆነ ቤታቸው የሚመለሱበትን መንገድ ልታገኝ አትችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"ወደ አካባቢያቸው/መኖሪያቸው፡፡" ብርሃን እና ጨለማ የተነገሩት በእየዕለቱ የያህዌን ተግባር ለማከናወን እንደሚወጡና እንደሚገቡ ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ምፀታዊ ቀልድ የተጠቀመው ኢዮብ ብርሃንን እና ጨለማን እንደማይረዳ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "አንተ እንደማታውቅ ግልጽ ነው፣ ምክንያቱም እነርሱን ስፈጥራቸው አንተ ገና አልተወለድክም ነበር፣ ደግሞም አንተ በጣም አላረጀህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
"በዚያን ጊዜ አንተ ትኖር ነበር፡፡" "በዚያን ጊዜ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ብርሃን የተፈጠረበትን እና ከጨለማ የተለየበትን ጊዜ ነው፡፡ "እነርሱን በፈጠርኩበት ጊዜ አንተ ተወልደህ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"እጅግ ረጅም አመታት ኖረሃል"
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ይህን ጥያቄዎችን የተጠቀመው እርሱ እንጂ ኢዮብ በተፈጥሮ ላይ እንደማይገዛ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
እነዚህ ጥያቄዎች አሉታዊ ምላሽ እንዲሰጥባቸው ይጠበቃል፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "አንተ በፍጹም ወደ በረዶ ቤተመዛግብት አልገባህም፣ ወይም የበረዶ ውሽንፍሩን ቤተመዛግብት… እና ለጦርነት ቀን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በትርጉም ተመሳሳይ ናቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በረዶ እና የበረዶ ወሽንፍራ ያህዌ የእርሱን ፈቃድ ሊፈጽምባቸው ያጠራቀማቸው ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ (ዘይቤያው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የበረዶ ኳስ (ብዙ ጊዜ ትንንሽ ናቸው) አንዳንድ ጊዜ በሃይለኛ ዝናብ ወቅት ከሰማይ ይወርዳል፡፡
እነዚህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ "የመብረቅን ብልጭታ የምልክበት መንገድ ወዴት ነው ወይም ከምስራቅ በምድር ላይ ሁሉ ነፋሳትን የምበትነው ወዴት ነው?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ነፋሳት ይነፍሳሉ"
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ይህን ጥያቄ ኢዮብን የጠየቀው እርሱ እንጂ ኢዮብ ዝናብ እንዲዘንብ እና መብረቅ እንዲበርቅ እንደማያደርግ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፈ ይችላል፡፡ "ለዝናብ መውረጃውን የማበጅለት፣ ሳር እንዲበቅል የማደርግ እኔ ብቻ ነኝ፣… እኔ ብቻ ይህንን አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"የዝናብ ጎርፍ"
"የመብረቅ ጉርምርምታ የሚሰማበት መንገድ"
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተቀራራቢ ትርጉም አላቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰዎች በሌሉበት"
በውስጠ ታዋቂነት የቀረበው መረጃ ምድር ሳር እንድታበቅል የሚያደርገው ዝናብ ነው፡፡ "ስለዚህ ዝናብ ምድር እንድታበቅል ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"የፈራረሰ እና የተበላሸ፡፡" እነዚህ ሁለት ቃላት ተቀራራቢ ትርጉም አላቸው፤ ደግሞም የእነዚህን አካባቢዎች የፈራረሰ እና ባዶ ተፈጥሮ ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ (ሄንዲየዲስ/ሁለት ቃላት ‘እና' በሚል አያያዥ ቃል የሚገኛኙበትና አንድን ጥልቅ ሀሳብ ለመግለጽ የሚያገለግል ዘይቤያዊ አነጋገር)
"እየበቀለ ያለ ሣር" ወይም "በመብቀል ላይ የሚገኝ ሣር፡፡" ማደግ የጀመረ ይህ ሣር፡፡
"ምድር አዲስ ሳር እንድታበቅል የሚያደርግ"
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ኢዮብን አራት ጥያቄዎችን የጠየቀው እርሱ እንጂ ኢዮብ ዝንብን እንደማያዘንብ፣ ጤዛና እና በረዶን እንደማይፈጥር እንደዚሁም አመዳይን እንደማያበጅ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
በእነዚህ ሶስት ስንኞች ውስጥ የሚገኙ እያንዳንዳቸው መስመሮች ተመሳሳይ ነገሮችን ይገልጻሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዝናብ፣ ጤዛ፣ በረዶ፣ እና አመዳይ የተገለጹት እንደ ሰዎች እንደሚወለዱ ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ዝናብ አባት እንዳለው፣ የዝናብ ጠብታዎችን ማን እንዳስገኘ ንገረኝ፡፡ በረዶ ከማን ማህጸን እንደወጣ፣ ደግሞም የሰማይን ነጭ አመዳይ ማን እንደወለደው ንገረኝ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ለጤዛ አባቱ የሆነው የሚለው ለመፈጠሩ ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ "የጤዛ ጠብታ እንዲኖር ምክንያት የሆነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ቀዝቅዞ ጠጣር የሆነ/የረጋ ውሃ"
"ልጅ መስጠት"
በቅዝቃዜ መሬት ላይ በረዶ/ጠጣር የሆነ ጤዛ፣ ደማና በሌለበት ምሽቶች
ውኆች የተገለጹት መደበቅ እንደሚችሉ ተደርጎ ነው፡፡ በክረምት በረዶ ከስሩ ውሃ ይደብቃል፡፡ (ሰውኛ እና ከባለቤቱ ጋር የሚጣቀስ ተውላጠ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
የበረዶው ጠጣርነት የተገለጸው ድንጋይ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ "እንደ ድንጋይ ጠጣር/ጠንካራ ሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ውሃው በጣም ጥልቅ የሆነን፣ ባህርን ወይም ውቅያኖስን ነው፡፡ "ጥልቁ ባህር" ወይም "የውቅያኖስ ጥልቀት" ወይም "ጥልቁ ውሃ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይምለከቱ)
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ኢዮብን አምስት ጥያቄዎችን የጠየቀው እርሱ እንጂ ኢዮብ ሰማያትን እንደማይገዛ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
በእነዚህ ሶስት ስንኞች ውስጥ የሚገኙ እያንዳንዳቸው ሁለት መስመሮች ተመሳሳይ ነገሮችን ይገልጻሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ፕልያዲስ የተባለውን ኮከብ በሰንሰለት ማሰር ትችል እንደሆነ፣ ወይም ኦርዮን የተባለውን ኮከብ ገመድ መበጠስ ትችል እንደሆነ ንገረኝ፡፡ የከዋክብት ክምችትን በተገቢው ጊዜያቸው እንዲታዩ መምራት ትችል እንደሆነ ነገረኝ፤ ወይም ድብ የተባለውን ኮከብ ከልጆቹ ጋር መምራት ትችላለህ፡፡ የሰማይን ስርአት የምታውቅ ከሆነ፣ ወይም የሰማይን ህግ በምድር ላይ ማድረግ ትችል እንደሆነ ንገረኝ፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"የሰንሰለት እስራት ልጥበጥስ" ወይም "ሰንሰለት መበጠስ"
እነዚህ የከዋክበት ክምችቶች ስሞች ናቸው፡፡ እነዚህ በኢዮብ 9፡9 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
"ኦርዮን የተባለውን ኮከብ ያሰሩትን ገመዶች ልትፈታ"
በሰማይ ላይ አንድ የተለየ ቅርጽ ሚፈጥሩ የከዋክብት ክምችት
"በትክክለኛ ጊዜያቸው ይታዩ ዘንድ"
"ግልገሎቹ"
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ኢዮብን ሁለት ጥያቄዎችን የጠየቀው እርሱ እንጂ ኢዮብ የዝናብ ደመናዎችን እና መብረቅን እንደማይገዛ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
እነዚህ ጥያቄዎች በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ብዙ የዝናብ ውሃ ይሸፍንህ ዘንድ ድምጽህን እሰከ ደመናት ድረስ ማሰማት ትችል እንደሆነ ንገረኝ፡፡ የመብረቅ ብልጭታን ይወጣ ዘንድ ልታዘው ትችል እንደሆነ ንገረኝ፤ እነርሱም ‘እዚህ አለን!' ይሉህ እንደሆነ ተናገር፡፡" በሚለው ውስጥ እንሚገኘ፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"ብዙ/የተትረፈረፈ" የሚለው ረቂቅ ስም "የበዛ" በሚል ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ብዙ የዝናብ ውሃ" ወይም "የውኆች ጎርፍ" በሚለው ውስጥ እንሚገኘ፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን መልከቱ)
ይህ የሚያሳየው የመብረቅ ብልጭታዎች እንደ አገልጋይ ትዕዛዝ ለመቀበል ዝግጁ ነን ማለታቸውን ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ኢዮብን ሶስት ጥያቄዎችን የጠየቀው እርሱ እንጂ ኢዮብ ደመናዎችን እና ዝናብን እንደማይገዛ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
እነዚህ ጥያቄዎች በዐረፍተ ነገር ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ጥበብን በደመናዎች ያኖረ ማን እንደሆነ ደግሞም ለብዠታ መረዳትን የሰጠ ማን ነው፡፡ ማን በችሎታው ደመናትን ሊቆጥር እንደሚችል ንገረኝ፡፡ አፈር ወደ ጠጣርነት ሲለወጥ እንዲሁም የምድር ጓል በአንድነት ሲጣበቅ የሰማይ የውሃ አቁማዳን ማን ማንቆርቆር እንደሚችል ንገረኝ፡፡" በሚለው ውስጥ እንሚገኘ፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ደመናት እና ብዠታን ማስወገድ ያህዌ ለሰዎች የሚያደርጉትን ነገር ይረዱ ዘንድ የሰጣቸው ጥበብ እና መረዳት ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ "ጥበብ" እና "መረዳት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች "ጠቢብ" በሚል ቅጽል እና "ተረዳ" በሚል ግስ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ደማናትን ጠቢብ ያደረገ ማን ነው ወይም ብዥታን ግልጽ ያደረገ ማን ነው?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ሰውኛ ዘይቤ እንዲሁም ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"ለደማናት ጥበብን የሰጠ"
"ደማናትን መቁጠር የሚችል ማን ነው?"
እነዚህ ሰዎች በአንድነት የሚሰፏቸው ሲሆኑ ውሃ ለመያዝ የሚያገለግሉ ናቸው፡፡ ያህዌ ከባድ ደማናዎችን ከ"ውሃ አቁማዳ" ጋር ያስተያያቸዋል፣ ምክንያቱም እንደ ውሃ አቁማዳ ብዙ ውሃ መያዝ ይችላሉ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዝናብ የላመውን ደረቅ አፈር በአንድነት ያጣብቀዋል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ዝናብ አፈሩን በአንድ ላይ አጣብቆ ሲያድበለብለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የአፈር ጓል በአንድነት ሲጣበቅ"
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ኢዮብን ይህን ጥያቄ የጠየቀው እርሱ እንጂ ኢዮብ አንበሶችን እንዴት እንደሚመግብ አለማወቁን ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አድብተህ ጠብቀህ…ማደን ትችል እንደሆን ንገረኝ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"ታዳኝ፡፡" ይህ አንድ አንበሳ አድኖ የሚበላው እንስሳ ነው፡፡
ይህች ሴት አንበሳ ናት
ረሃብ
"የአንበሳ ግልግል/ደቦል" ለራሳቸው አድነው መመገብ የጀመሩ ደቦል አንበሶች
"ዋሻ" አንበሳ የሚጠለልበት መኖሪያ/የአውሬ ዋሻ/ ነው
"በቁጥቋጦ ውስጥ መደበቅ፡፡" አንበሶች ሲያድኑ ጥቅጥቅ ባለ ሳር ቅጠል ውስጥ ይደበቃሉ
በውስጠ ታዋቂነት የሚገኘው መረጃ አንበሶች ተደብቀው የሚያድኑት እንስሳ እስኪቀርብ ይጠብቃሉ፡፡ "ታዳኙን ተጋድሞ/አድፍጦ መጠበቅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ኢዮብን ይህን ጥያቄ የጠየቀው እርሱ እንጂ ኢዮብ ለአሞሮች ምግብ እንደማይሰጣቸው ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ምግብ ላጡ… ለተጠቁት ማን ምግባቸውን እንደሚሰጣቸው ንገረኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"ምግብ የሚሰጥ፡፡" ይህ የሚያመለክተው ቁራዎች ለምግብነት የሚፈልጓቸውን እንስሳት ነው፡፡
የሞቱ እንስሳትን የሚመገቡ የሚያብረቀርቅ ጥቁር ላባ ያላቸው ትላልቅ ወፎች
በውስጠ ታዋቂነት የሚገኘው መረጃ ቁራዎች ምግብ ለማግኘት ይጮሃሉ የሚል ነው፡፡ "ለእርዳታ ወደ እግዚአብሔር መጮህ" ወይም "ምግብ እንዲሰጣቸው ወደ እግዚአብሔር ይጮሃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ወዲያ ወዲህ በመንገዳገድ መራመድ
"በምግብ በማጣት ምክንያት" ወይም "የሚበሉት በማጣታቸው ምከንያት"
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ኢዮብን አራት ጥያቄዎች የጠየቀው እርሱ ከኢዮብ ታላቅ እንደሆነ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ ምክንያቱም ለእነዚህ የተራራ ዱር ፍየሎች እና አጋዘኖች እንክብካቤ የሚያደርገው እርሱ እንጂ ኢዮብ አይደለም፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ይህ በዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንተ በእርግጥ መቼ ነገሮች ምቹ እንደሚሆኑ …አጋዘኖች መቼ ግልገሎቻቸውን እንደሚወልዱ ማወቅ አትችልም!"
ይህ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ አጋዘኖች ግልገሎቻቸውን የሚወልዱበትን ሁሉም ነገር ምቹ የሚሆንበትን ገዜ በእርግጠኝነት መጠባበቅ አትችልም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"ግልገሎቻቸውን የመወልዱበት"
ይህ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እርጉዝ የሚሆኑበትን ወራት መቁጠር አትችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
"እርግዝናቸው የሚያበቃበት"
"እነርሱ" የሚለው ቃል ፍየሎችን እና አጋዘኖችን ያመለክታል
"እርጉዝ የሆኑ"
ይህ በዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በእርግጥ መቼ ግልገሎቻቸውን እንደሚወልዱ አታውቅም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሜዳ ፍየሎችን እና አጋዘኖችን ነው፡፡
"ዘራቸውን ይሰጣሉ"
የሚሰጡ ትርጉሞች 1) ወልደው ሲጨርሱ የምጣቸው ስቃይ ያልፋል ወይም 2) "የምጥ ስቃይ" የሜዳ ፍየሎች እና የአጋዘኖች ግልገሎችን የሚያመለክት ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ ምክንያቱም እነርሱ የእናቶቻቸው ምጥ እና ስቃይ ውጤቶች ናቸው፡፡ "ከማህጸናቸው ግልገሎቻቸውን ይወልዳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ገጠራማ አካባቢ" ወይም "ጫካ"
"ወደ እነርሱ አይመለሱም" ወይም "ወደ እናቶቻቸው አይመለሱም"
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ከኢዮብ ይልቅ ታላቅ መሆኑን በትኩረት ለመግለጽ ሁለት ጥጣቄዎችን ይጠቀማል፤ ምክንያቱም ያህዌ ለሜዳ አህዮች እንክብካቤ የሚያደርገው ያህዌ እንጂ ኢዮብ አይደለም፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የሜዳ አህያን በነጻነት እንዲፈነጭ ያደረግኩት እኔ ነኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ይህ ተመሳሳይ ለሆነ የአህያ አይነት የተሰጠ ስም ነው
ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በጨው ምድር…እስራቱን የፈታሁለት እኔ ነኝ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
እንስሳት ሮጠው እንዳይሄዱ የሚታሰሩባቸው ገመዶች፣ ሰንሰለቶች፣ ወይም ማሰሪያዎች
ያህዌ አህያ ቤት እንዳለው ሰው አድርጎ ይገልጻል፡፡ "ምድረበዳን መኖሪያ አድርጌ ሰጠሁት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በጨው ባህር አካባበ ያለው ምድር ብዙ ጨው ይገኝበታል
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
"እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሜዳ አህያን ነው
ያህዌ አህያን እንደ ሰው ይስቃል በማለት ይገልጻል፡፡ አህያው የሚስቀው በከተማ የሚኖሩ ከፍ ያለ ድምጹን እንዲሰሙ ሲሆን፣ እርሱ ግን በጸጥታ ስፍራ ይኖራል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚልውን ይመልከቱ)
እንስሳው እንዲሰራ የሚያስገድድ
እንስሳት በሜዳ የበቀለውን የሚግጡበት ስፍራ
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
እዚህ ስፍራ ያህዌ አራት ጥያቄዎች የጠየቀው ኢዮብ እንደ ያህዌ እንዳልሆነ ትኩረት ለመስጠት ነው፤ ምክንየቱም ኢዮብ ጎሽን ሊቆጣጠር አይችልም፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችለሁ ምክንያቶች 1) በጫካ የሚኖር የበሬ ዝርያ/አይነት ወይም 2) በሬ የሚመስል የጎሽ አይነት
"ፈቃደኛ መሆን"
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በግርግምህ ሊቆይ አይፈቅድም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ምሽቱን በበረትህ ለማደር"
እንስሳት መመገብ እንዲችሉ ምግባቸውን መያዣ
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ጎሽ የእርሻህን ትልም እንዲያርስ በገመድ ጠምደህ ልትቆጣጠረው አትችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ገበሬዎች እንስሳትን ለመምራት በጭንቅላታቸው ወይም ጫንቃቸው/አንገት ላይ ገመድ ያስራሉ
እነዚህ በእርሻ ላይ ያሉ ረጃጅም ቦዮች ናቸው፡፡ ትልም የሚለው በኢዮብ 31፡38 እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በፍጹም አንተን እየተከተለ ሸለቆውን አይከሰክስልህም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
አፈርን ማለስለስ
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
እዚህ ስፍራ ያህዌ ሶስት ጥያቄዎች የጠየቀው ኢዮብ እንደ ያህዌ እንዳልሆነ ክርክሩን ለመቀጠል ነው፤ ምክንየቱም ኢዮብ ጎሽን ሊቆጣጠር አይችልም፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ሀይሉ ታላቅ ስለሆነ በእርሱ ልትተማመን አትችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው "ጎሽ"ን ነው፡፡
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ለአንተ ይሰራልህ ዘንድ ስራህን ለእርሱ መተው አትችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከባዱን ስራህን ይሰራልህ ዘንድ"
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ይይዛሉ፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እህልህን እንዲወቃልህ …በእርሱ ላይ ልትታመን አትችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው ኢዮብ ሰጎኖች የሚያደርጉትን ለምን እንደሚያደርጉ ኢዮብ እንደማየውቅ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "የሰጎን ክንፎች እና ላባዎች በኩራት ሲቀዝፉ ይህን የሚያደርጉት በፍቅር ይሁን አይሁን አንተ አታውቅም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም በፍጥነት መሮጥ የምትችል ነገር ግን የማትበር በጣም ትልቅ ወፍ
"በደስታ መንቀሳቀስ"
በወፍ ክንፍ ላይ የሚገኝ በጣም ረጃጅም ላባዎች
የወፍ አካልን የሚሸፍኑ አነስተኛ ላባዎች
የዕብራይስጡ ቃል እርግጠኛ አይደለም፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "የታማኝነት" ወይም 2) "የሺመላ፡፡" ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ የሽመላ ስም ትርጉሙ "ታማኝ የሆነው" ወይም "አፍቃሪ የሆነ" ማለት ነው፤ ምከንያቱም ሰዎች ሽመላ ለጫጩቶቻቸው በጣም መልካም ተንከባካቢ እንደሆኑ ያውቃሉ፡፡
"በምድር"
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው እንቁላሎችን ነው
"በላያቸው ይቆማሉ/ይራመዱባቸዋል"
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
"እርሷ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሴቷን ሰጎን ነው
እንቁላሏን ስትጥል የምትሰራው ስራ
ጫጩቶቹ ከሞቱ፣ ስራዋ ሁሉ ዋጋ ቢስ ነበር፡፡ "ጫጩቶቹ የሚሞቱ ከሆነ ልፋቷ ከንቱ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥበብን እንድትዘነጋ ተደርጋለች" ወይም "ጥበብ አልተሰጣትም"
ይህ ቃል በኢዮብ 11፡ ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ ስንኝ ጫጩቶቿን ከመንከባከብ ከድካሟ ጋር በንጽጽር ይታያል፡፡ "ሆኖም፣ በምትሮጥበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
በጋላቢው የምትስቀው ከፈረስ ፈጣን በመሆኖ እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ "በጋላቢው የምትስቀው… ከፈረስ ይልቅ ፈጣን በመሆኗ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
እዚህ ስፍራ ያህዌ ሶስት ጥያቄዎች የጠየቀው ኢዮብ እንደ ያህዌ እንዳልሆነ ትኩረት ለመስጠት ነው፤ ምክንየቱም ኢዮብ የዱር/ያልተገራ ፈረስን ሊቆጣጠር አይችልም፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንገቱን በጋማ ልትሸፍን አትችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የፈረስ "ጋማ" የተገለጸው የፈረስን አንገት እንደሚሸፍን ልብስ ተደርጎ ነው፡፡ "ጋማው አንገቱን እንደ ልብስ ይሸፍናል" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በፈረሱ አንገት ላይ የሚገኘው ረጅም ፀጉር
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንተ እንደ አንበጣ እንዲዘል ልታደርገው አትችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም በፍጥነት እና በጣም ሩቅ ሊዘል የሚችል ትልቅ የአንበጣ አይነት
ፈረሶች በአፍኝጫቸው የሚያወጡት በጣም ጉልህ ድምጽ
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
"እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ፈረስን ነው፡፡ ፈረሱ ምድርን በእግሩ ይመታል/ይጎደፍራል ምክንያቱም ምግያው እንዲጀምር በጣም ቸኩሏል፡፡ "በጉጉት መሬቱን ይመታል ደግሞም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"በኮቴው መሬቱን መቆፈር/መምታት"
እዚህ ስፍራ "መሳሪያ" የሚለው የሚወክለው ለጦርነቱ የሚጠቀሙበትን ነው፡፡ "ወደ ጦርነት ለመግባት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በፍጹም አይፈራም"
"ይስቃል"
"ተስፋ መቁረጥ"
"አይሸሽም"
ፍላጻዎችን መያዣ
መርገፍገፍ እና ድምጽ ማሰማት
የፈረሱ ጎን
ሰዎች በጠላቶቻቸው ላይ የሚወረውሩት ጫፉ ሹል የሆነ ብረት ያለው ረጅም በትር
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
"እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ፈረስን ነው፡፡
የፈረሱ በምድር ላይ በፍጥነት መሮጥ ሰው ውሃን ሲጠጣ በፍነት ጭልጥ እንደሚያደርግ ፍጥነቱ ተገልጽዋል፡፡ "በምድር ላይ በፍጥነት ይሮጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመለከቱ)
ፈረሱ ስለጓጓ በፍጥነት እና በጥንካሬ ይንቀሳቀሳል
አንድ ሰው መለከት እንደሚነፋ ተደርጎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጦርነት መጀመሩን ለማወጅ አንድ ሰው መለከት ሲነፋ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"በአንድ ስፍራ ተረጋግቶ መቆም አይችልም/ይቅበጠበጣል"
"አሃ" የሚለው ቃል ሰዎች አንድ ነገር ሲያገኙ የሚያወጡት ድምጽ ነው፡፡ ፈረስ ድምጽ የሚያወጣው ጦርነት መኖሩን በማወቁ ምክያት ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ፈረሱ እነዚህን ነገሮች መስማቱን ነው፡፡ "እርሱ ነጎድጓዳዊ ጩኸቱን ሰምቷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"የጦርነት ጩኸት፡፡" ሰዎች በጦርነት ጊዜ ጅግንነታቸውን እና ብርታታቸውን ለማሳየት እንዲሁም ጠላቶቻቸውን ለማስፈራራት የሚያሰሙት የተለየ ጩኸት አለ
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ኢዮብ እንደ ያህዌ ታላቅ አለመሆኑን ለማረጋገጥ ነው፡፡ ለዚህ ጥያቄ በውስጠ ታዋቂነት የሚሰጠው ምላሽ "አይደለም" የሚል ነው፡፡ "ወደ ደቡብ…ይህ በአንተ ጥበብ አይደለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ክንፎችን መዘርጋት የሚያመለክተው መብረርን ነው፡፡ "ወደ ደቡብ መብረር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በመጽሐፍ ቅዱሳዊው መልከአምድር ወፎች በክረምት በሞቃታማ የአየር ንብረት ለመኖር ወደ ደቡብ ይበራሉ፡፡
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ኢዮብ ንስሮችን ለማዘዝ አቅም እንደሌለው ለማረጋገጥ ነው፡፡ ለዚህ ጥያቄ በውስጠ ታዋቂነት የሚሰጠው ምላሽ "አይደለም" የሚል ነው፡፡ "አንተ ንስር በከፍታ ስፍራ ቤቱን እንዲሰራ ልታዝዘው አትችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ትዕዛዝ" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ መልኩ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እንዲህ እንዲያደርግ አንተ ስለ ነገርከው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ወደ ላይ ይበራል ማለት ነው፡፡ "ወደ ሰማይ ይበራል" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ታላቁ ገደል ለንስር ጠንካራ ምሽጉ ነው፤ ምክንያቱም ሊበላው የሚፈልገው እንስሳ ወደዚያ ስፍራ ሊደርስ አይችልም፡፡
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
እዚህ ስፍራ "እርሱ" የሚለው የሚያመለክተው ንስርን ነው፡፡
"ገድሎ የሚመገበው እንስሰ"
እዚህ ስፍራ "የእርሱ ዐይኖች" የሚለው የሚያመለክተው ንስሩን ነው፡፡ "እርሱ ይመለከታቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"ትንንሽ ንስሮች፡፡" ይህ የሚሆነው ንስር አድኖ ከገደለ በኋላ መሆኑን መግለጹ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ "ንስሩ አድኖ ከገደለ በኋላ፣ ጫጩቶቹ ንስሮች"
"የገደለውን እንስሳ ደም ይጠጣል"
"የሞቱ ሰዎች ባሉበት፡፡" ይህ ሀረግ የሚያመለክተው ምድር ውስጥ የተቀበሩትን ሳይሆን በሜዳ ላይ የወደቁትን በድኖች ነው፡፡
ይህ በድን ለመብላት እንደሚመጣ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እነርሱን ለመብላት በዚያ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
ያህዌ ኢዮብን እየገሰጸው ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም ቢሆን እኔን ለመንቀፍ ወይም ከእኔ ጋር ለመከራከር መሞከር የለበትም፣ እኔ ሁሉን ቻይ አምላክ ነኝና፡፡" ወይም "አንተ ሰው ሆነህ ሳለ፣ ሁሉን ቻይ አምላክ የሆንኩትን እኔን ለመንቀፍ ትፈልጋለህ፤ ደግሞም እኔን ለማረም መሞከር የለብህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ እና ስለ ኢዮብ ሌሎች ሁለት ሰዎች እንደሆኑ እና በየትኛውም ስፍራ የሚገኝ ማንኛም ሰው ከእግዚአብሔር ጋር መከራከር እንደሌለበት አድርጎ ይናገራል፡፡ "ከእኔ ጋር ትከራከራለህን፣ እንግዲያውስ መልስልኝ" (ተውላጠ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ መሆኔን ስትናገር አልተሳሳትክም" ወይም "እኔን ተመልከት እኔ መሆኔን ታያለህ"
"እኔ ጠቃሚ አይደለሁም"
ኢዮብ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው እግዚአብሔርን በመሟገቱ/በመጠየቁ ምህረት ለመለመን ነው፡፡ "እኔ መልስ ልሰጥህ አልችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ቀበቶውን የታጠቀ ወንድ ለብርቱ ስራ የተዘጋጀ ነው፤ ኢዮብ ለእግዚአብሔር መልስ መስጠትን ለመሰለ ከባድ ስራ መዘጋጀት ነበረበት፡፡ ይህ በኢዮብ 38፡3 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ተመልከቱ፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ኢዮብን መገዳደሩን/መጠየቁን ቀጥሏል
"በእርግጥ" የሚለው ቃል ኢዮብ እርሱን ትክክል አይደለህም በማለቱ መደነቁን እና በእርግጥም ይህን ለማለት መፈለጉን እንዲያረጋግጥ እየጠየቀው መሆኑን ያመለክታል፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እኔን ትክክል አይደለህም በማለትህ ተገርሜያለሁ" ወይም "እኔን ትክክል አይደለህም ለማለት መፈለግህን እርግጠኛ መሆን አለብህ፣ ምክንያቱም እያልክ ያለኸው ያንን ነው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ራስህን ንጹህ አድርገህ በመቁጠር እኔን መኮነን ትችላለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ክንድ የሚለው በክንድ ውስጥ ለሚገኝ ጥንካሬ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "እንደ እግዚአብሔር ጥንካሬ ብርቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር በድምጹ እንደሚያርደው አንተ በእርግጥ በድምጽህ መብረቅ ማብረቅ አትችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"እርሱ በሚያደርግበት መንገድ እንዳለ ድምጽ" ወይም "እንደ እርሱ ድምጽ ያለ ድምጽ"
"ክብር፣" "ማዕረግ፣" "ሞገስ፣" እና "ግርማ" የሚሉት ረቂቅ ስሞች የተነገሩት ሰው እንደሚጎናጸፈው ልብስ ተደርገው ነው፡፡ እንደ ቅጽሎች እና ግሶች ሆነው ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ራስህን ክቡር አድርግ፤ ሰዎች ያከብሩህ እና ከፍ ከፍ ያደርጉህ ዘንድ አንዳች ታላቅ ነገር አድርግ፤ ደግሞም ሰዎች እንደ ታላቅ ንጉስ እንዲመለከቱህ አድርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"ቁጣ" የሚለው ረቂቅ ስም ብዙጊዜ የሚገለጸው በአንዳች መያዣ ነገር እንደሚያዝ ተደርጎ ነው፣ በዚህ ሁኔታ ግን አብሮ ሊሄድ የማይችለው በዙሪያ የሚፈስ ብዙ ነገር እንዳለው ተደርጎ፡፡ ይህ ሲበሳጭ ለሚወስደው እርምጃ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ለምን እንደሚቆጣ ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ "ሰዎች ስለሚኮሩ እና ስለሚቀጣቸው በዚህ ምክንያት ይቆጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች እንዲሁም ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"የሚኮራበትን ነገር ሁሉ ውሰድበት"
"ፊት" የሚለው የሚወክለው ሰውየውን ነው፡፡ "እነርሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ሲሞቱ መንፈሳቸው ስለሚሄድበት ስፍራ በዩፊሚዝም/የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት/ የቀረበ አገላለጽ፡፡ (ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ትልቅ ውሃ ውስጥ የሚኖር እንስሳ፣ ምናልባት ጉማሬ ሊሆን ይችላል
ብሄሞት ይበላል
ብሄሞትም በሬም ሁለቱም ሳር ይበላሉ፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ የሰውነት ክፍልን ይገልጻሉ
ጥድ በጣም ጠንካራ እንጨት ነው፣ እናም የጉማሬው ጭራ እንደ ጥድ በጣም ጠንካራ ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ፣ የእንስሳውን ጥንካሬ ለመግለጽ አጥንቶቹ የተነጻጸሩት ከናስ ከተሰራ ቱቦ ጋር ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የመጨረሻው ማነጻጸሪያ የሚገልጸው የዚህን ትልቅ እንስሳ ጥንካሬ ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከፍጥረታት ሁሉ ዋናው" ወይም "ከፍጥረታት በጣም ጠንካራው"
ያህዌ ራሱን እንደ ሌላ አካል አድርጎ ይናገራል፡፡ "የእኔ ፍጥረቶች፡፡ እኔ ብቻ፣ እግዚአብሔር" (ተውላጠ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ኮረብቶች የተገለጹት ምግብ መስጠት እንደሚችሉ ሰዎች ተደርገው ነው፡፡ "ለእርሱ በኮረብቶች ምግብ ይበቅላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በረግረጋማ አካባቢዎች በውሃ ላይ የሚበቅሉ አበባማ ተክሎች
በረግረጋማ ወይም አረንቋማ ስፍራ የሚገኝ ረጅም ሳር
በረግረጋማ አካባቢዎች በውሃ ላይ የሚበቅሉ አበባማ ተክሎች፡፡ ይህ በኢዮብ 40፡19 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
የወንዝ ዳርቻ ዛፎች በረግረጋማ ስፍራ የሚበቅሉ ትላልቅ ዛፎች ናቸው፡፡ በእናንተ ባህል ውስጥ የማይታወቁ ከሆኑ፤ በውሃ ዳር የሚበቅል ዛፍን ስም መጠቀም ትችላላችሁ፡፡
በወንዝ ዳርና ዳር
"ምንም እንኳን የዮርዳኖስ ወንዝ እስከ አፉ ቢሞላም"
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ማንም በመንጠቆ ወይም በወጥመድ አፍንጫውን ሊይዝ አይችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ኢዮብን ለመገገዳደር ብዙ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎችን ይጠቀማል
እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ኢዮብ እንደ ሌዋታን ጠንካራ አለመሆኑን ሊያስታውሰው ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አሳ በሚጠመድበት መንጠቆ ሌዋታንን ማጥመድ እንደማትችል ታውቃለህ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ከውሃ ውስጥ ልታወጣው
"የእርሱ" እና "እርሱ" የሚሉት ቃላት ሌዋታንን ያመለክታሉ፡፡
"አንተ ትችላለህን?" የሚሉት ቃላት ከቀደመው ጥያቄ በመነሳት ሊታወቁ የሚችሉ ናቸው፡፡ እዚህ ስፍራ ሊደገሙ ይችላሉ፡፡ እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ ኢዮብ እንደ ሌዋታን ጠንካራ አለመሆኑን ሊያስታውሰው ተጠቅሞበታል፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ወይንስ መንጋጋውን በሲባጎ ልታስር ትችላለህን?" ወይም "ደግሞም መንጋጋውን በሲባጎ ማሰር እንደማትችል ታውቃለህ፡፡" (የተዘለለ/የተተወ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ኢዮብ እንደ ሌዋታን ሀይለኛ አለመሆኑን ሊያስታውሰው ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በመንጠቆ እንደማትይዘው…በሌዋታን አፍንጫ ገመድ ማስገባት እንደማትችል ታውቃለህ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ኢዮብ እንደ ሌዋታን ሀይለኛ አለመሆኑን ሊያስታውሰው ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ " ለአንተ ልመና እንደማያቀርብልህ ታውቃለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ኢዮብ እንደ ሌዋታን ሀይለኛ አለመሆኑን ሊያስታውሰው ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ለአንተ ለስላሳ ቃላትን እንደማይናገር ታውቃለህ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ኢዮብን መገሰጹን ቀጥሏል፡፡ እርሱ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ኢዮብ እንደ ሌዋታን ጠንካራ አለመሆኑን ሊያስታውሰው ነው፡፡
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ለዘለአለም አገልጋይህ እንድታደርገው ከአንተ ጋር ቃለኪዳን እንደማይገባ ታውቃለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ" እና "የእርሱ" የሚሉት ቃላት ሌዋታንን ያመለክታሉ፡፡
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ከወፍ ጋር እንደምትጫወት ከእርሱ ጋር መጫወት እንደማትችል ታውቃለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ለአገልጋይ ልጃገረዶችህ እርሱን ማሰር እንደማትችል ታውቃለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አሳ አጥማጆች ከእርሱ ጋር ሊደረደሩ እንደማይችሉ ታውቃለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እርሱን ሊነግዱት በማህላቸው እንደማይከፋፈሉት ታውቃለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"አሳ አጥማጅ ቡድኖች ይከፋፈሉታል"
ያህዌ ኢዮብን መገሰጹን ቀጥሏል፡፡ እርሱ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ኢዮብ እንደ ሌዋታን ጠንካራ አለመሆኑን ሊያስታውሰው ነው፡፡
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ቆዳውን በአንተ ማደኛ መሳሪያ ልትበሳው አትችልም፣ አሊያም ጭንቅላቱን በአሳ ማጥመጃ ጦር ልትበሳው አትችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ" እና "የእርሱ" የሚሉት ቃላት ሌዋታንን ያመለክታሉ፡፡
ሰዎች ትላልቅ የውሃ ውስጥ ፍጥረታትን ለማደን የሚጠቀሙባቸው ሹል ጫፍ ያላቸው ረጃጅም ጦሮች
"ተመልከት" ወይም "ስማ" ወይም "ቀጥሎ ለምነግርህ ትኩረት ስጥ"
ይህ ማጠቃለያ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ወደ እርሱ የሚመለከት ምድር ላይ እስኪወድቅ ድረስ እጅግ በፍርሃት ይዋጣል" (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ወደ እርሱ በመመልከት" ወይም "እርሱን በማየት"
ያህዌ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በመጠየቅ ኢዮብን መገሰጹን ቀጥሏል፡፡ እርሱ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ያህዌ ከሌዋታንም ሆነ ከኢዮብ ይልቅ እጅግ ጠንካራ መሆኑን ሊያስታውሰው ነው፡፡
በያህዌ ፊት ከመቆም ሌዋታንን መንካት ቀላል ይሆናል፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ማንም ሌዋታንን ሌዋታንን ለመንካት እንደማይደፍር ታውቃለህ፣ ይልቁንም ማንም በፊቴ ሊቆም እንደማይደፍር በእርግጠኝነት ማወቅ ይኖርብሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ማንም ለእኔ አስቀድሞ አንዳች ነገር እንዳልሰጠኝ ታውቃለህ፣ ስለዚህም እኔ መልሼ ልከፍለው የሚገባኝ ማንም የለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ" እና "የእርሱ" የሚሉት ቃላት አንድን ሰው ያመለክታሉ፡፡
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በእርግጥ እኔ ስለ…በእርግጠኝነት እናገራለሁ… እና ስለ…እና ስለ…" (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ እግዚአብሔር ዝም የማይልባቸው ነገሮች ናቸው
"የእርሱ" የሚለው ቃል ሌዋታንን ያመለክታል
ያህዌ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በመጠየቅ ኢዮብን መገሰጹን ቀጥሏል፡፡
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ማንም ውጫዊ ልብሱን ሊያስወልቀው አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሌዋታንን ነው፡፡
"የጦር ልብስ" የሚለው ጠንካራ ቅርፊች ወይም የጀርባው ቆዳ ለሚለው ዘይቤ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ማንም ቢሆን በጣም ወፍራም ቆዳውን ሊበሳ አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ማንም አስፈሪ… መንጋጋውን መክፈት አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጋሻዎች" የሚለው ቃል ለሌዋታን ጠንካራ ቆዳ ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ ጋሻዎች እና የሌዋታን ቆዳ የሚሉት ሁለቱም ቀስቶችን የሚመክቱ እና ከሌሎችም መሳሪያዎች የሚከላከሉ ናቸው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት "ጋሻዎቹ" እርስ በእርሳቸው የተቀራረቡ በመሆናቸው በመሃላቸው ምንም ነገር ሊገባ አይችልም፡፡
በአንዱ ረድፍ ሚገኙት ጋሻዎች ከሌላው ጋር እጅግ ቅርብ ነው፡፡ (ኢዮብ 41፡15)
"የእነርሱ" እና "እነርሱ" የሚሉት ቃላት በመስመር የተደረደሩ ጋሻዎችን ያመለክታሉ፡፡ (ኢዮብ 41፡15)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም ሊገነጣጥላቸው አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሲደነፈፋ/ሲያሽካካ፡፡" በመኝታ ከሚሰማ አጭር ማንኮራፋት ጋር ይመሳሰላል፡፡ ሊሰጥ የሚችለው ሌላ ትርጉም "ከማስነጠሱ ጋር" ወይም "ሲያስነጥስ" የሚል ነው፡፡
ይህ ማለት ዐይኖቹ የማለዳ ሰማይ እንደሚቀላ የቀሉ ናቸው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሌዋታንን ነው፡፡
እግዚአብሔር በሌዋታን አስፈሪ መልክ ላይ ትኩረት ለመስጠት ተመሳሳይ ሀሳብን በሁለት የተለያዩ መንገዶች ይገልጻል፡፡ ይህንን የተተወውን ቃል በመጨመር ግልጽ ማድረግ ትችላላችሁ፡፡ "ከአፉ የሚነድ ችቦ ይወጣል እና የእሳት ብልጭታ ይወጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና የተዘለለ/የተተወ የሚሉትን ይመልከቱ)
"የእርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሌዋታንን ነው፡፡
የአፍንጫው ሁለቱ ቀዳዶች
ጢስ እና የሚፈላ ገንቦ ሁለቱም በጣም ሞቃት ናቸው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከሰል ፍም እንዲሆን"
"የእርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሌዋታንን ነው፡፡
"ፍርሃት" የሚለው ረቂቅ ስም "ፈራ" በሚል ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ሰዎች እርሱ ሲመጣ ሲመለከቱ፣ በጣም ይፈራሉ" (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ማንም ሊያንቀሳቅሳቸው አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
አለት ወይም ድንጋይ ተለውጦ ለስላሳ አይሆንም፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1)የሌዋታን ደረቱ እና በውስጡ ያሉ አካላት ጠንካራዎች ናቸው ወይም 2)ሌዋታን አንዳች ነገር አይፈራም ወይም 3) ሌዋታን የተገለጸው ያለ አንዳች ርህራሄ እንደሚገድል ሰው ተደርጎ ነው፡፡ (ተነጻጻሪ እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ከአለቶች ሁሉ ይበልጥ ጠንካራ የሆነው፡፡" የታችኛው አለት ትልቅ እና ለእህል ወፍጮነት የሚያገለግል ከሁለቱ የላይኞቹ አለቶች ጠንካራ የሆነው ነው፡፡ ሰዎች ሊያገኙ ከሚችሏቸው አለቶች እጅግ ጠንካራዊ ነው፡፡
"እርሱ፣" "እርሱ ራሱ" እና "የእርሱ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ሌዋታንን ነው፡፡
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ታላላቅ ሰዎች" ወይም 2) "በጣም ጠንካራ ሰዎች"
"ከብረት የተሰሩ መሳሪያዎችን ከገለባ እንደተሰሩ ይቆጥራቸዋል፡፡" ገለባ ቆዳውን አልፎ ሊገባ እንደማይችል ያህል፣ የብረት መሳሪያዎች ቆዳውን ሊበሱት አይችሉም/ ብረትን እንደ ገለባ ይቆጥራል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን የተተዉ ቃላትን በመጨመር ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ "ከነሐስ የተሰሩ መሳሪያዎችን ብል በበላው እንጨት እንደተሰሩ ይቆጥራቸዋል" (የተዘለለ/የተተወ እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ገለባ ሌዋታንን ሊጎዳው አይችልም፣ እንደዚሁም የወንጭፍ ድንጋይ ልክ እንደ ገለባ ሁሉ የማይጎዳው ይሆናል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ፣" "እርሱ ራሱ" እና "የእርሱ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ሌዋታንን ነው፡፡
ከገለባ የተሰራ መምቻ እርሱን ሊጎዳው እንደማይችል ሁሉ ከእንጨት የተሰራም በትር አይጎዳውም፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ዱላን እንደ ገለባ ይቆጥራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ጦር የወረወረ ሰው ጦሩ ሌዋታንን እንደሚገድል ተስፋ ያደርጋል፣ ነገር ግን ጸሐፊው የሚገልጸው ሌዋታን ጦሩ እንደማይገድለው እንደሚያውቅ እና በተወረወረው ጦር እንደሚስቅ አድርጎ ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የመውቂያ መሳሪያ የሚወቃውን እህል እንደሚያደቅ፣ ሌዋታ ጭራውን እያወዛወዘ ሲራመድ በጭቃ ላይ ምልክት እያደረግ ያልፋል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"በውሃ ውስጥ ሲያልፍ፣ ከኋላው በማሰሮ እንደሚፈላ ውሃ አረፋ እየተው ይሄዳል"
"እርሱ" የሚለው ቃል ሌዋታንን ያመለክታል፡፡
በገንቦ ውስጥ ያለ ቅባት አንድ ሰው ቢበተብጠው ይደፈርሳል፣ እንደዚሁ ሌዋታን ሲዋኝበት ባህሩ ይደፈርሳል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚሆንበት ምክንያት ያንቀሳቀሰው ውሃ አረፋ ስለሚነጣ ነው
"የትኛውም ፍጥረት እንደ ሌዋታን አይደለም"
"እርሱ በጣም፣ በጣም ኩራተኛ ነው"
"የእርሱ" እና "እርሱ" የሚሉት ቃላት ሌዋታንን ያመለክታሉ፡፡
ሌዋታን የተገለጸው ንጉሥ ሊሆን እና ሊኮራ እንደሚችል ሰው ተደርጎ ነው፡፡ "ሌዋታን በምድር ላይ ከማንም ይልቅ ሊኮራ የሚችልበት የበለጠ ምክንያት አለው" (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ አውቃለሁ" የሚሉትን ቃላት መድገም ልትፈልግ ትችላለህ፡፡ "ሁሉንም ነገሮች መስራት እንደምትችል አውቃለሁ፡፡ የትኛውም ተግባርህ ሊገታ እንደማይችል አውቃለሁ" (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ማንም ከእቅዶችህ አንዱንም ማስቆም አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ዩኤልቢ እና በርካታ ዘመናዊ ቅጅዎች ኢዮብ ከ መጽሐፈ ኢዮብ 38፡2 ላይ እንደጠቀሰ ይስማማሉ፡፡ እናንተም ሃሳቡን ግልጽ ለማድረግ በዩዲቢ እንደቀረበው እግዚአብሔር ኢዮብን ይህንን ጥያቄ እንደ ጠየቀው እና ኢዮብ አሁን ይህንን እንደሚያስታውስ መወሰን ትችላላችሁ፡፡ "አንተ ለእኔ፣ ‘ይህ ማን ነው' ብለሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ዐይኖች ማየትን ይወክላሉ፣ ማየት ደግሞ መረዳትን ይወከወላል፡፡ "ነገር ግን አሁን እኔ በእርግጥ አንተን እረዳለሁ/አውቃለሁ" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይምልከቱ)
የኢዮብ እኔነት/ራሱ ለተናገረው ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ / ነው፡፡ "የተናገርኳቸውን ነገሮች እንቃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ጥልቅ የሆነ መጥላት
በአፈር እና በአመድ ላይ መቀመጥ ሰውየው ማዘኑን የሚገልጽ ምልክታዊ ድርጊት ነው፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ እዚህ ስፍራ የዋለው ጠቃሚ የሆነ ትዕይንት ወደ ታሪኩ ውስጥ መግባቱን ለማመልከት ነው፡፡ በእናንተ ቋንቋ ይህን መግልጽ የምትችሉበት መንገድ ካለ ይህን እዚህ ላይ መጠቀም ትችላላችሁ፡፡
ይህ የወንድ ስም በኢዮብ 2፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እሳት ቁጣን ለመግለጽ የዋለ ዘይቤ ነው፡፡ እሳት መለኮስ ለመቆጣት ዘይቤ ነው፡፡ "እኔ በእናንተ ላይ እጅግ ተቆጥቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይምልከቱ)
"7 ኮርማዎች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"አሳፋሪ ጥፋት" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ምንም እንኳን ያደረጋችሁት ሞኝነት ቢሆንም፣ የሚገባችሁን ቅጣት አልቀጣችሁም" (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በኢዮብ 2፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ የወንድ ስም በኢዮብ 2፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ሰውየው ለጸለየው ጸሎት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "እግዚአብሔር ኢዮብ ለሶስቱ ወዳጆቹ የጸለየውን ጸሎት ተቀበለ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ያህዌ ሀብቱን መለሰለት" ወይም "ያህዌ ሀብቱን አደሰለት"
"አስቀድሞ ያውቃቸው የነበሩ ሰዎች"
"እርሱ ባረከው" እና "የኢዮብ ህይወት" የሚሉት ቃላት ከቀደመው ሀረግ የሚታወቁ ናቸው፡፡ እዚህ ስፍራ ሊደገሙ ይችላሉ፡፡ "የመጀመሪያውን የኢዮብ የህይወት ምዕራፍ ከባረከው ይልቅ" (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
14,000 በጎች (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
6,000 ግመሎች (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
1,000 ጥማድ በሬዎች (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
7ወንዶች እና 3 ሴቶች (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
የሴቶች ስሞች (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"የኢዮብ ሴቶች ልጆች ከሌሎች ሴቶች ሁሉ የተዋቡ ነበሩ"
"140 አመታት ኖረ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"እድሜ ጠግቦ" የሚሉት ቃላት "አረጀ" ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ሁለቱ ሀረጎች የጋራ ፈሊጥ አላቸው፡፡ "በጣም ያረጀ ሰው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
በዕብራይስጥ ቅኔ ትይዩነት የተለመደ ነው፡፡ (ቅኔ እና ትይዩነትን ይመልከቱ)
የ“ክፉዎች ምክር” የቀረበው እንደ መንገድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፤ “በክፉዎች ምክር ያልሄደ” ወይም “የክፉዎችን ምክር ያልተገበረ” (ዘይቤን ይመልከቱ)
እዚህ ጋር “መንገድ” የሚለው ቃል የሚወክለው የሰዎችን የአኗኗር ዘይቤ ነው፡፡ “መቆም” የሚለው ቃል ደግሞ “መራመድ” ከሚለው ቃል ጋር ትይዩ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፤ “የኃጢአተኞችን ባህሪ ማስመሰል”፡፡ (ዘይቤን ይመልከቱ)
በእግዚአብሔር ላይ ከሚያፊዙ (ዋዘኞች) ጋር መቀመጥ የሚያመለክተው ከዋዘኞች ጋር ማበርን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፤ “ከዋዘኞች ጋር ማበር” ወይም “ከሌሎች ፊዘኞች ጋር እግዚአብሔር ላይ ማፊዝ”፡፡ (ድጋሚ መሰየም (Metonymy)ን ይመልከቱ)
“መደሰት” የሚለው ቃል ከረቂቅ ስም የወጣ ግስ ነው፡፡ አንድ ግለሰብ በሕግ ሊደሰት ይችላል ማለትም ሕጉ መልካም ስለሆነ እና ስለሚታዘዘው ደስተኛ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጉም፤ “የእውነት የሚያስደስተው የእግዚአብሔር ሕግ ነው” ወይም “የእውነት የሚያስደስተው የእግዚአብሔርን ሕግ አየታዘዘ እንደሆነ ማወቁ ነው” (ረቂቅ ስምን ይመልከቱ)
ይህ ክፍል አንድ ጻድቅ ሰው ምን እንደሚመስል አንድ በአበበ ዛፍ ምስል ያብራራል፡፡
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አንድ አንድ ጊዜ ሰዎች እንደ ዛፍ ይመሰላሉ፡፡ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ የሚሰኙ ሰዎች እግዚአብሔር እንዲሰሩ የሚፈልውን ሁሉ በውሃ ዳር የተተከለ ዛፍ መልካም ፍሬን እንደሚያፈራ መስራት ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፤ “ዛፍ በየወቅቱ እንደሚያራ የበለጸገ ይሆናል” (አነጻጻሪ ዘይቤን ይመልከቱ)
ከውሃ ዳር የተተከለ ዛፍ ጤነኛ ሆኖ እንዲቆይ የሚያደርገውን የውሃ መጠን ያገኛል፡፡
ጤነኛ ዛፎች መልካም ፍሬን በወቅቱ ያፈራሉ፡፡
በቂ ውሃ የሚያገኝ ዛፍ ቅጠሎቹ ደርቀው አይሞቱም፡፡
“በሚሰራው ሁሉ ስኬታማ ይሆናል”
እንዴት እንዳልሆኑ በግልጽ መጥቀስ ይቻላል፡፡ “ክፉዎች እንዲህ አይበለጥጉም” ወይም “ክፍዎች እይበለጽጉም” (ድብቅ ሃሳብ ወይም ግምታዊ እውቀትን ይመልከቱ)
እንደ ትብያ የሆኑበትን መንገድ በግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፤ “እንደ ትብያ ጥቅም የለሾች ናቸው” (አነጻጻሪ ዘይቤን ይመልከቱ)
ያሉት አማራጭ ፍችዎች፡ 1) በፍርድ አለመቆም በእግዚአብሔር መፈረድን እና ከመገኘቱ መውጣትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፤ “እግዚአብሔር በሚፈርድባቸው ጊዜ በፊቱ አይቆዩም`` ወይም ጥፋተኛ እንደሆኑ እግዚአብሔር እንደወሰነባቸው ከመገኘቱ ዞር ማለት አለባቸው ወይም 2) በፍርድ ፊት አለመቆም በፍርዱ የሚፈረድበት መሆንን የሚያመለክት አባባል ነው. አማራጭ ትርጉም በፍርድ ይፈረድባቸዋል ወይም እግዚአብሔር በሚፈርድበት ጊዜ ይፈረድባቸዋል (ምሳሌያዊ አባባን ይመልከቱ)
ፍርድ የሚለው ስም እንደ ግስም ሊሆን ይችላል፡፡ ይህ የሚያመለክተው የመጨረሻውን ፍርድ እግዚአብሔር በሁሉም ላይ የሚፈርድበትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ እግዚአብሔር በሁሉም በሚፈርድበት ጊዜ
‘መቆም’ የሚለውን ግስ ተርጓሚው ሊጨምር ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ኃጣን በጻድቃን ማህበር አይቆሙም” ወይም “እግዚአብሔር ኃጣን ከጻድቃን ጋር እንዲቆሙ አይፈቅድም”
ተርጓሚዎች አይዎሙም የሚለውን ግስ ሊጨምሩበት ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም እግዚአብሔርም ኃጥአንን ከፃድቃን ጋር አብሮ አይቀበልም (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ስንኞች የሚያወዳድሩት በፃድቁ እና በኃጥአኑ ላይ የሚደርሰውን ነው፡፡ (ትይዩነትን ይመልከቱ)
የሰዎች ሕይወት እንደ ምንሄድበት መንገድ ይገለጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ የፃድቁ ሕይወት (ዘይቤን ይመልከቱ)
የሰዎች ሕይወት እንደ ምንሄድበት መንገድ ይገለጻል፡፡ አማራጭ ፍችዎች 1)የሚጠፋው መንገድ የሚያመለክተው ከአኗኗሩ የተነሣ የፃድቁን መጥፋት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ‹‹ኃጥአን ከአኗኗራቸው የተነሣ ይጠፋሉ›› ወይም 2) የመንገድ መጥፋት መኖር ማቆምን የሚያሳይ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትጉም፡ ‹‹ኃጥአን የሚኖሩት አኗኗር መኖር መቀጠል አየችሉም›› (ዘይቤን እና ድጋሚ መሰየምን ይመልቱ)
ትይዩነት በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡ (ቅኔ እና ትይዩነትን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥያቄዎች የተጠየቁት ሕዝቡ ምን ያህል የተሳሳተ እና የሞኝ ነገሮች እንደሚያደርጉ ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ‹‹አሕዛብ ግራ ተጋብተዋል ሕዝቦችም ከንቱ ሴራ ያሴራሉ›› (መልስ አዘል ጥያቄዎችን ይልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ምንአልባት አሕዛብ የንዴት ጩኸት እያሰሙ እንደነበር ነው፡፡
ይህ የሚወክለው መሪዎቹን ወይም ሕዝቦቹን ነው፡፡ (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ምን አልባት በእግዚአብሔር እና በሕዝቡ ላይ የተሴረ ሴራ ነው፡፡
እነኚህ ሁለት ስንኞች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ (ትይዩነትን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት አንድ ዓይነት ትርጉም አላቸው፡፡ የሚያመለክቱም፤ መሪዎች በአንድ ላይ እግዚአብሔርን እና መሲሁን ለመዋጋት እንደ ተነሱ፡፡ ይህ በግልጽ ሊፃፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፤ ‹‹ለመዋጋት መሰባሰብ … ለማመጽ በጋራ ማቀድ›› (ድብቅ ሃሳብ ወይም ግምታዊ እውቀትን ይመልከቱ)
ሌሎች ሕዝቦች ስለ የያህዌን እና የመሲሁን በእነርሱ ላይ መንገስ እንደ መሳርያ እና ሰንሰለት ይገልጹታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ‹‹ከእነርሱ ቁጥጥር ራሳችንን ነፃ ማውጣት አለብን፤ በእኛ ላይ እንዲሰለጥኑ ልንፈቅድላቸው አይገባም›› (ዘይቤን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት ያህዌን ያመለክታሉ፡፡ ያህዌ ብዙውን ጊዜ ‹‹ጌታ›› ተብሎ ይገለጻል፡፡ ነገር ግን ያህዌ እኛ ጌታ የተለያዩ ቃላ ናቸው፡፡
በዚህ ስፍራ መኖር የሚያመለክተው መግዛትን ነው፡፡ የሚኖበት በግልጽ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፤ ‹‹በሰማይ ይገዛል›› ወይም ‹‹በሰማይ በዙፋኑ ይኖራል›› (ድብቅ ሃሳብ ወይም ግምታዊ እውቀትን ይመልከቱ)
‹‹እንደነዚህ ባሉት ጌታ ይሳለቅባቸዋል፡፡›› ለምን እንደሚሳለቅባቸው በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ‹‹ጌታ ከሞኝ እቅዳቸው የተነሣ ይሳለቅባቸዋል፡፡ (ድብቅ ሃሳብ ወይም ግምታዊ እውቀትን ይመልከቱ)
‹‹መአት›› ረቂቅ ስም ነው ‹‹በቁጣ›› ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፤ ‹‹ይቆጣና ያውካቸዋል›› (ረቂቅ ስምን ይመልከቱ)
ታላቅ ፍርሃት
የህዌ የሚያተኩረው ሌላ ሳይሆን እርሱ ራሱ ንጉሡን አንደሚሾም ነው፡፡
‹‹ንጉሤ እንዲነግስ አደረግሁ››
ይህን የሚናገረው ንጉሡ ነው፡፡ ይህ በግልጽ ቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ‹‹ንጉሡም እንዲህ አለ፣ ‹‹የያህዌን ትእዛዝ እናገራለሁ›› (ድብቅ ሃሳብ ወይም ግምታዊ እውቀትን ይመልከቱ)
‹‹ያህዌ እንዲህ አለኝ››
በዚያን ዘመን እና የዓለም ክፍል ከብዙ ሰዎች መካከል ሰዎች ወራሽ የሚሆናቸውን በሕግ በጉዲፈቻነት ለመውሰድ ይወስኑ ነበር፡፡ እዚህ ጋር ያህዌ አንድ ሰው በጉዲፈቻ ይወስድ እኛ በእስራኤል ላይ ንጉሥ ያደርገዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ‹‹ልጄ አደረግሁህ፡፡ ዛሬ አባት ሆኜሃለሁ›› ወይም ‹‹አሁን አንተ ልጄ ነህ አኔም አባትህ››
ያህዌ ለአዲሱ የእስራኤል ንጉሥ መናገሩን ይቀጥላ፡፡
እነዚህ ሁለት ስንኞች አንድ አይነት ሃሳብን ያመለክታሉ፡፡ (ትይዩነትን ይመልቱ)
‹‹እሩቅ የሚገኙ ቦታዎች››
እነዚህ ሁለት ስንኞች አንድ አይነት ሃሳብን ያመለክታሉ፡፡ (ትይዩነትን ይመልቱ)
ሕዝቡን ማሸነፍ እንደ መሰበበር ተገልጧል የንጉሡም ኃይል እንደ ብረት ተገልጧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፤ ‹‹በኃይልህ ሙሉ ለሙሉ ታሸንፋቸዋለህ፡፡›› (ዘይቤን ይመልከቱ)
ሕዝቦችን መሸነፍ እንደ ሸክላ ዕቃ መሰባበር ተገልጧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ‹‹ሙሉ ለሙሉ እንደ ሸክላ ዕቃ ታጠፋቸዋለህ›› (ዘይቤን እና አነጻጻሪ ዘይቤን ይመልክቱ)
የሸክላ ሰሪ ዕቃዎች በቀላሉ ተሰባሪ ዕቃዎች ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ‹‹ሸክላ›› ወይም ‹‹የሸክላ ዕቃ›› (የማይታወቁን መተርጎምን ይመልክቱ)
እነዚህ ሁለት ስንኞች አንድ አይነት ትርጉም አላቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ‹‹ስለዚህ እናንተ ነገሥታት እና የዓለም መሪዎች ልብ በሉ እና ታረሙ›› (ትይዩነትን ይመልከቱ)
በቀጥተኛ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ‹‹ይህን ማስጠንቀቂያ አድምጡ›› ወይም ‹‹ጥበበኞች ሁኑ›› (ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪን ይመልከቱ)
በቀጥተኛ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ‹‹ይህን ማስጠንቀቅያ አድምጡ›› ወይም ‹‹ጥበበኞች ሁኑ›› (ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪን ይመልከቱ)
ሰዎች ታማኝነታቸውን ለመግለጽ ንጉሡን ይስሙታል ምን አልባትም እግሩን፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ‹‹የእውነት መገዛታችሁን ለልጁ አሳዩት›› ወይም ‹‹ በልጁ ፊት ዝቅ ብላችሁ ስገዱ›› (አመልካች ድርጊትን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ከመንገዱ ዞር ማለት ሳይችል እዚያው እና ወድያው መሞትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም ‹‹ወድያው ትሞታላችሁ››
የንጉሡ ቁጣ እንደ እሳት ተገልጧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ‹‹ድንገት በተናደደ ጊዜ›› (ዘይቤን ይመልከቱ)
ክለላን ከንጉሡን መፈለግ መጠጊያ እንደመፈለግ ይገለጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ‹‹ንጉሡ እንዲጠብቃቸው የሚጠይቁ›› (ዘይቤን ይመልከቱ)
x
ጋሻ ተዋጊን ይከላከላል፡፡ ዳዊት እግዚአብሔርን እንደ ገሻው ይገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ አንተ ግን ያህዌ እንደ ጋሻ ትከልከኛለህ›› (ዘይቤን ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን ክብሬ ብሎ በመጥራት ዳዊት ክብር የሚሰጠው እግዚአብሔር እንደሆነ ይናገራል፡፡ ዳዊት ስለጠላቶቹ ስለተናገረ እና እግዚአብሔርን ጋሻዬ ስላለ፣ ክብሬ ሲል ደግሞ ምን አልባት በጠላቶቹ ላይ እንዲያሸንፍ በማድረግ ክብር እንደሚሰጠው ለማመልከት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ክብር የምትሰጠኝ አንተ ነህ” ወይም “ድልን የምትሰጠኝ አንተ ነህ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
“ራሴን ከፍ ክፍ የምታደርገው አንተ ነህ” አንድን ሰው ማበረታታት ራስን ከፍ እንደ ማድረግ ይገለጣል። አማራጭ ትርጉም “የምታበረታታኝ” (ዘይቤን ይመልከቱ)
ለመጮህ ድምፅን መጠቀም ድምፅን ከፍ እንደማድረግ ይገለፃል፡፡ አማራጭ ጥርጉም፡ “እጮሃለሁ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ይህ ምንአልባት ሰዎች እንዴት መዘመር ወይም የሙዚቃ መሳርያ እንዴት መጫወት እንደሚገባቸው የሚያሳይ የሙዚቃ ቃል ነው፡፡ አንድ አንድ ትርጉሞች የዕብራይስጥ ቃሉን ሲጽፉት ሌሎች ደግሞ በትርጉም ውስጥ እንደውም አያካትቱትም፡፡ በመዝ 3፡1 ይህን እንዴት እደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ቃላት መዋስን ይመልከቱ)
“ከየአቅጣጫው የከበበኝን”
ዳዊት አንድን ነገር ለማድረግ መጀመር መነሳት ብሎ ይገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “እርምጃ ውሰድ” ወይም “አንድ ነገር አድርግ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት አገላለጾች ተመሳሳይ ናቸው፡፡ “ጠላቶቼ” እና “ክፉዎች” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ሰዎችን ይወክላሉ፡፡ (ትይዩነትን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎችን የመሳደብ መንገድ ነው፡፡ ዳዊት እየተናገረ ያለው ያህዌ እራሱ መጥቶ ጠላቶቹን እንደሚመታ ነው አማራጭ ትርጉም፡ “መንጋጋችን እንደሚመታ ጠላቶቼን ታዋርዳቸዋለህ” (ምስላዊ እንቅስቃሴን እና ዘይቤን ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራይስጥ የቅኔ ጽሑፍ የተለመደ ነው፡፡ (ቅኔና ትይዩነትን ይመልከቱ)
“ይህ ለመዘምራን አለቃ በአምልኮ ለመምራት ነው”
“ከመዝሙሮች ጋር ሰዎች በመሳርያዎችን/በገናዎችን ሊጫወቱ ይገባል”
አማራጭ ፍችዎች፡ 1) ዳዊት ዝማሬውን ጽፎታል ወይም 2) ዝማሬው ስለዳዊት ነው ወይም 3) ዝማሬው የተዘመረው በዳዊት የአዘማመር ስልት ነው
“ስጠራህ መልስልኝ” ወይም “ስጠራህ እርዳኝ”
“ጻድቅ እንደሆንሁ የሚያሳይ አምላክ”
በችግር ውስጥ መሆን በጠባብ ስፍራ እንደመሆን ይገለጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “በችግር ጊዜ አድነኝ” (ዘይቤን ይመልከቱ)
ይህን የመዝሙር ክፍል ዳዊት ለጠላቶቹ እንደሚያወራ ይዘምረዋል፡፡
ዳዊት ይህን ጥያቄ ጠላቶቹን ለመገሰጽ ይጠቀምበታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “እናንተ ሰዎች ባለማቋረጥ ክብሪን ወደ ውርደት ትለውጣላችሁ!” (መልስ አዘል ጥያቄዎችን ይልከቱ)
በማክበር ፈንታ እርሱን ማዋረድ ክብርን ወደ ውርደት እንደመቀየር ተገልጧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “በማክበር ፈንታ ታዋርዱኛላችሁ” ወይም “ክብርን በመስጠት ፈንታ ውርደት ትሰጡኛላችሁ”
ዳዊት ይህን ጥያቄ ጠላቶቹን ለመገሰጽ ይጠቀምበታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ከንቱ ነገር በመውደድ ትቀጥላላችሁ ውሸትንም ትሻላችሁ” (መልስ አዘል ጥያቄዎችን ይልከቱ)
እነዚህ ሁለት ጥያቄዎች ተመሳሳይ ትርጉም አዝለዋል፡፡ ሐሰት ከንቱ ነገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ከንቱ ሐሰትን ትወዳላችሁ” (ትይዩነትን ይመልከቱ)
“ያህዌ እግዚአብሔራዊ ሰዎችን ለራሱ ይመርጣል”
የ”ፍርሃት” እና የ”መርበትበት” ግንኙነት እና ሰዎች ማንን መፍራት እንዳለባቸው በግልጽ መጠቀስ ይችላል፡፡አማራጭ ትርጉም፡ “ያህዌን እስክትርበተበቱ ድረስ ፍሩት” ወይም “በያህዌ በመደነቅ ቁሙ” (ድብቅ ሃሳብ ወይም ግምታዊ እውቀትን ይመልከቱ)
በፍርሃት መንቀጥቀጥ
ልብ የሰውን ሃሳብ ይወክላል፡፡ በጥንቃቄ ማሰብ አንደ ማሰላለሰል ይገለጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “በጥንቃቄ አስብ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
“ጻድቅ መስዋዕትን ሰዉ”
እዚህ ጋር እምነት አንድ ቦታ ማስቀመጥ እደምንምችለው ቁስ አቃል ተገልጧል፡፡ “መታመን” የሚለው ስምም በግስ መልክ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “በያህዌ ታመን” ወይም “ያህዌን ታመን” (ዘይቤን እና ረቂቅ ስምን ይመልከቱ)
አማራጭ ፍችዎች 1) መልካም ነገር ማሳየት መልካም ነገር ማምጣትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “መልካም ነገር ማን ያመጣልናል?” ወይም 2) ምልካም ነገር ማሳየት መልካም ነገር እንደሆነ መናገር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “መልካም ነገር ሆንዋል ብሎ ምን ይነገረናል?” (ድጋሚ መሰየምን ይመለክቱ)
ጸሐፊው ያህዌ በአድሎ ወደነሱ ሲመለከት ፊቱን እንደ ማብራት ይገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ለኛ በአድሎ እርምጃ ውሰድ” (ዘይቤን ይመልከቱ)
ልብ ግለሰቡን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “የበለጠ ደስታን ሰተኸኛል” (በአንድ ክፍል ሙሉ አካልን መሰየም Synecdocheን ይመልከቱ)
እዚህ ጋር “ደስታ” ሊሰጥ እንደሚችል ቁስ አካል ተገልቷል፡፡ “ደስታ” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ “መደሰት” ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ከሌሎች ይልቅ ደስተኛ አድርገኸኛል” (ዘይቤን እና ረቂቅ ስምን ይመልከቱ)
“አዲስ ወይን” የወይን ፍሪን ሊያመለክት ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም “የስንዴ እና የወይን መኸሩ ብዙ በሆነ ጊዜ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ሰላም የተገለፀው እንደ ስፍራ ነው፡፡ ይህ ወደ ረቂቅ ስም ወደ መሆን ይቀይረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ስተኛ እና ሳንቀላፋ ሰላማዊ እሆናለሁ” ወይ “ስተኛ እና ሳንቀላፋ አደጋን አልፈራም” (ዘይቤን እና ረቂቅ ስምን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው በመደገማቸው ፍጹም ደህንነትን ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ፍጹም ደህና እንድሆን ያደርገኛል”
በዕብራይስጥ ቅኔ ትይዩነት የተለመደ ነው፡፡ (ቅኔ እና ትይዩነትን ይመልከቱ)
“ይህ ለመዘምራን አለቃ ለአምልኮ እንዲጠቀምበት ነው”
“ይህ መዝሙር በዋሽንት በሚጠቀሙ መታጀብ አለበት”
አማራጭ ፍችዎች፡ 1) ዳዊት ዝማሬውን ጽፎታል ወይም 2) ዝማሬው ስለዳዊት ነው ወይም 3) ዝማሬው የተዘመረው በዳዊት የአዘማመር ስልት ነው፡፡
ይህ እርዳታን ፍለጋ የሚደረግ ጥሪ ነው፡፡ አማራጭ ትጉም፡ “ለእርዳታ ወደ አንተ ስጣራ ስማኝ”(ድብቅ ሃሳብ ወይም ግምታዊ እውቀትን ይመልከቱ)
ሰዎች በስቃይ ጊዜ የሚያሰሙት ዝግ ያለ ድምጽ
እነኚህ ሁለት ስንኞች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ (ትይዩነትን ይመልከቱ)
“ጥያቄዬን አቀርባለሁ” ወይም “የሚያስፈልገኝን እጠይቅሃለሁ”
“የጠየኩትን እንደምታደርግልኝ እጠብቃለሁ”
በዚህ መዝሙር ዳዊት ወደ እግዚአብሔር እየተናገረ ስለሆነ፣ ይህ ስንኝ አንተ በሚል መተካ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም “ያህዌ፣ አንተ ክፉ እና ሐሰተኛ ሰዎችን ትቃወማለህ” ወይም “ያህዌ፣ አንተ ክፉ የሚሰሩ ሰዎችን እና የሚዋሹ ሰዎችን ትጠላለህ” (አንደኛ፥ ሁለተኛ እና ሦስተኛ መደብን ይመልከቱ)
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ገላጭ ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፤ “ለቃልኪዳንህ ታማኝ ስለሆንክ” (ረቂቅ ስምን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ቤተመቅደስ ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “ቤተ መቅደስህ”
ዳዊት ጽድቅን አንደ መንገድ ማስተማርንም እንደ መምራት ይገልጻል፡፡ “ጽድቅህ” የሚለው ሀረግ እግዚአብሔር ጻድቅ መሆኑን ያመለክታል አማራጭ ትርጉም፡ “ትክክል የሆነውን ማድረግ እንድችል አስችለኝ” (ምሳሌያዊ አባባልን ይመልከቱ)
ዳዊት ጽድቅን እንደ መንገድ ይገልጸዋል። የቀና መንገድ ለማየትም ለመራመድም ቀላል ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “በትክክለኛ መንገድ መኖርን አሳየኝ” ወይም “ትክክለ የሆነውን ማድረግ ቀላል አድርግልኝ” (ምሳሌያዊ አባባልን ይመልከቱ)
ዳዊት ስለ ጣቶቹ ይናገራል፡፡
እውነት በአንደበት መኖር እውነትን መናገር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “እውነት የሆነውን መቼም ስለማይናገሩ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እንደ መጠግያ ተገልጻዋል፣ ሰዎች ከጥፋት ሊጠበቁበት የሚችሉበት ቦታ። አማራጭ ትርጉም፡ “ከክፋት ለመጠለል ወደ አንተ የሚመጡ ሁሉ ደስ ይበላቸው” (ምሳሌያዊ አባባልን የመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሃረጎች ተመሳሳይ ሃሳብ አላቸው. (ትይዩነትን ይመልከቱ)
ለመጠለያነት ወደ ያህዌ መሄድ እርሱን መጠግያ እንደማድረግ ይገለፃል። አማራጭ ትርጉም፡ “ወደ አንተ መለጠለያነት የሚሄዱ” (ምሳሌያዊ አባባልን የመልከቱ)
የእግዚአብሔር ስም እራሱን ይወክላል። አማራጭ ትርጉም “አንተን የሚወዱ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ጸጋ እንደ ጋሻ ተመስሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ወታደር አራሱን እንደሚጠብቀው በ ጸጋህ ትጠብቃቸዋለህ፣ ትከልላቸዋለህ” ወይም “አንተ ለእነርሱ መልካም ስለሆንህ ትጠብቃቸዋለህ” (አነጻጻሪ ዘይቤን ይመልከቱ)
በዕብራይስጥ ቅኔ ትይዩነት የተለመደ ነው፡፡ (ቅኔ እና ትይዩነትን ይመልከቱ)
“ይህ ለመዘምራን አለቃ ለአምልኮ እንዲጠቀምበት ነው”
“ይህ መዝሙር በዋሽንት በሚጠቀሙ መታጀብ አለበት”
ይህ የሙዚቃውን ስልት ሊያመለክት ይችላል
አማራጭ ፍችዎች፡ 1) ዳዊት ዝማሬውን ጽፎታል ወይም 2) ዝማሬው ስለዳዊት ነው ወይም 3) ዝማሬው የተዘመረው በዳዊት የአዘማመር ስልት ነው፡፡
x
“ፍራች” ወይም “ተጨነቀች”
ዳዊት ይህን ጥያቄ መበጠቀም እየፈራ እና እየተጨነቀ መቀጠል እንደማይፈልግ ይገልፃል። አማራጭ ትርጉም፡ “እባክህ እንዲቀጥሉ አትፍቀድ!” (መልስ አዘል ጥያቄን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ወደ እርሱ ሲመለስ ለእርሱ መልካም እንደሆነ ይገልፃል። አማራጭ ትርጉም፡ “ያህዌ ወደኔ ተመለስ” ወይም “ያህዌ፥ምሕረት አድርግልኝ” (ምሳሌያዊ አባባልን የመልከቱ)
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ገላጭ ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ለኪዳንህ ታማኝ ስለሆንህ አድነኝ” (ረቂቅ ስምን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሃረጎች ተመሳሳይ ሃሳብ አላቸው። (ትይዩነትን ይመልከቱ)
“መታሰብያ” የሚለው ረቂቅ ስም ምስጋናን ይወክላል። አማራጭ ትርጉም “ምክንያቱም ሰዎች በሚሞቱበት ጊዜ፥ ሊያመሰግኑህ አይችሉም።” (ድጋሚ መሰየም እና ረቂቅ ስምን ይመልከቱ)
ዳዊት ይህን ጥያቄ በመጠየቅ ትኩረት እየሰጠ ያለው በሲዖል እግዚአብሔርን የሚያመሰግን እንደሌለ ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “በሲዖል ማንም አያመሰግንህም” ወይም “ሙታን ሊያመሰግኑህ ይችሉም” (መልስ አዝል ጥያቄን ይመልከቱ)
ይህ ሰቆቃ የሚያመለክተው የሚሰማውን ህመምን እና ጭንቀት ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “ከህመም የተነሣ ደክምያለሁ” (ድጋሚ መሰየም ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሃረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያስተላልፋሉ(ትይዩነትን ይመልከቱ)
“አልጋዬን በእንባዬ አረጠብኩት” ወይም “አልጋዬ ከእንባዬ የተነሣ ረጠበ”
“ትራሴን ከእንባዬ የተነሣ አረጠብኩት”
የማየት አቅም በዓይኖች ይመሰላል። አማራጭ ትርጉም “እይታዬ ፈዘዘ” ወይም “በግልጥ ማየት አልቻልኩም” (ድጋሚ መሰየም ይመልከቱ)
እዚህ ጋር ሃዘን ለቅሶን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡ “ከለቅሶ” ወይም “ከለቅሶ ብዛት” (ድጋሚ መሰየም ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሃረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያስተላልፋሉ(ትይዩነትን ይመልከቱ)
ዳዊት የፀለየውን ለማድረግ ፈቃደኛ መሆን ፀሎትን እንደ መቀበል ተለግጧል። አማራጭ ትርጉም፡ “ያህዌ ፀሎቴን ይመልሳል” (ድጋሚ መሰየም ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው። (ቅኔ እና ትይዩነትን ይመልከቱ)
“ይህ ዳዊት የጻፈው መዝሙር ነው”
“ብንያማዊው ኩሽ ስለተናገረው” ወይም “ኩስ፤ የቢንያም ሰው ስለተናገረው”
ለጥበቃ ወደ ያህዌ መሄድ በእርሱ እንደመታመን ይገለጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ለጥበቃ ወደአንተ አመጣለሁ” (ቅኔን ይመልከቱ)
ዳዊት ስለ ጠላቶቹ ሲናገር ሰውነቱን እንደሚገለጣጥሉ አናብስት ይገልፃቸዋል። አማራጭ ትርጉም “አንበሳ የሚያጠቃውን እንስሳ እንደሚገነጣጥል በጭካኔ ይገድሉኛል” ወይም “በጭካኔ ይገድሉኛል” (አነጻጻሪ ዘይቤን ይመልከቱ)
“ማንም ሊያድነኝ አይችልም”
እጅ ሰው የሚያደርገውን ይወክላሉ። አመፃ በእጅ መኖር የተሳሳተ ነገርን ማድረግ ይወክላል. አማራጭ ትርጉም “የተሳሳተ ነገር በማድረግ አጥፍቻለሁ” ወይም “ኃጢአትን ሰርቻለሁ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ሕይወት ሰውየውን ይወክላል። አማራጭ ትርጉም “እራሴ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
መማረክን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡ “ይማርኩኛል” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
እዚህ ጋ ‘ሕይወቴ’ የሚወክለው ጸሐፊውን ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “ሊያጠፋኝ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ይህ የሚያለክተው መሞትን እኛ በክብር አለመቀበርን ነው።
መነሳት እንድን ነገር ማድረግ ወይም እርምጃ መውሰድን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡ “በቁጣህ አንድ ነገር አድርግ” ወይም “በጠላቶቼ ላይ ተቆጣ እና እርምጃ ውሰድ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ከሰዎች ጋር መጣላት ወይም መዋጋት በእነርሱ ላይ እንደ መነሳት ይገለጻል። አማራጭ ትርጉም፡ “በቁጣ የሚዋጉኝን ተዋጋቸው” ወይም “የተቆጡኝ ጠላቶች አጥቃቸው” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
የጠላቶች ቁጣ ማጥቃታቸውን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡ “የጠላቶቼ ጥቃት” ወይም “የሚያጠቁኝ ጠላቶቼ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
መነሳት አንድ ነገር ማድረግ መጀመር ወይም እርምጃ መውሰድ ያመለክታል። አማራጭ ተርጉም፡ “እርምጃ ውሰድ ” ወይም “አንድ ነገር አድርግ” (ቅኔን ይመልከቱ)
“ለእኔ” ወይም “እኔን ለመርዳት”
አገር የሚለው ቃል የሚወክለው ለማጥቃት የተሰባሰቡትን ጦሮችን ነው
ሰዎችን መግዛት በእነርሱ ላይ እንደመሆን ይገለጻል። የያህዌ የሚገባ ስፍራ ሰማያትን ወይም በአጠቃላይ መግዛትን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡ “ከሰማይ በእነርሱ ላይ ግዛ” ወይም “በእነርሱ ላይ ግዛ” (ቅኔን ይመልከቱ)
“ጥፋተኛ እንዳልሆንኩ አሳያቸው”
“ጻድቅ የሆኑ ሰዎችን አጠንክር” ወይም “ጻድቅ የሆኑ ሰዎችን እንዲበለጽጉ አድርግ”
ልብ እና እእምሮ የሰውን ፍላጎት እና ሃሳብን ይወክላሉ። አማራጭ ትርጉም፡ “አንተ የውስጥ ሃሳባችንን የምታውቅ” (ቅኔን ይመልከቱ)
‘ጋሻ’ የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ጥበቃ ያመለክታል። (ቅኔን ይመልከቱ)
ይህን ሃሳብ በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ኃጢአተኛውን በየቀኑ የሚቆጣ” (ድብቅ ሃሳብ ወይም ግምታዊ እውቀትን ይመልከቱ)
በቁጥ 12 እና 13፣ ዳዊት እግዚአብሔር ክፉዎችን እንደ ተዋጊ በጦር መሳርያ ሊቀጣ እንደ ተዘጋጀ ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፡ “እግዚአብሔር ሰይፉን እንደ ሳለ ቀስቱንም እንደ ገተረ ጦረኛ እርምጃ ይወስዳል።” (ቅኔን ይመልከቱ)
x
ትይዩነት በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው (ቅኔ እና ትይዩነትን ይመልከቱ)
“ይህ ለመዘምራን አለቃ ለአምልኮ እንዲጠቀምበት ነው”
“ይህ መዝሙር በዋሽንት በሚጠቀሙ መታጀብ አለበት”
አማራጭ ፍችዎች፡ 1) ዳዊት ዝማሬውን ጽፎታል ወይም 2) ዝማሬው ስለዳዊት ነው ወይም 3) ዝማሬው የተዘመረው በዳዊት የአዘማመር ስልት ነው፡፡
የእግዚአብሔር ስም ማንነቱን ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፡ “በምድር ያሉ ሰዎች ሁሉ ታላቅነትህን ያውቃሉ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
አማራጭ ፍችዎች 1) ምስጋና እንደ ቁስ አካል ተገልጧል። እግዚአብሔር ከህጻናት እና ከሚጠቡ አፍ ያወጣው እና እንደ መከላከያ ግንብ ያኖረዋል ወይም 2) እግዚአብሔር አለምን የፈጠረው ምስጋና ህጻናት አንደበት እንዲወጣ ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “ለህጻናት እና ለሚጠቡ አንተን የማመስገን ብቃት ሰጥተሃቸዋል” ወይም “በእውነት የሚያመሰግኑህ ህጻናት እና የሚጠቡት ናቸው” (ቅኔን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ጣቶች እርሱን ይወክላሉ። አማራጭ ትርጉም፡ “አንተ የሰራሃቸው ሰማያት”
እነዚህ ሃሳቦች ትኩረትን ለመስጠት በጥያቄ መልክ ተቀምጠዋል። አማራጭ ትርጉም፡ “ሰለሰዎች ማሰብህ እና መጠንቀቅህ አስገራሚ ነው!” (መልስ አዝል ጥያቄን ይመልከቱ)
ሁለቱም ሃረጎች በአጠቃላይ ሰዎችን ይወክላሉ።
ክብር እና ሞገስ እንደ ዘውድ ተገልጸዋል። ‘ክብር’ እና ‘ሞገስ’ የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ፍቺ አላቸው። አማራጭ ትርጉም፡ “ክብር እና ሞገስ ሰጥተሃቸዋል” ወይም “እንደ ንጉሥ እንዲሆኑ እድርገሃቸዋል” (ቅኔ እና መድገምን ይመልከቱ)
ሁለቱ ሃረጎች ተመሳሳይ ፍቺ አላቸው። (ትይዩነትን ይመልከቱ)
እጆች እግዚአብሔርን የሰራውን ይወክላሉ። አማራጭ ጥርጉም፡ “አንተ የሰራሃቸው ነገሮች” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ነገሮች መግዛት እና መቆጣጠር ከእግር በታች እንደማድረግ ይገለጣል። ይህም ማለት እግዚአብሔር ለሰዎች በፍጥረት ሁሉ ላይ እንዲገዙ ስልጣን ሰጣቸው። አማራጭ ትርጉም “በሁሉ ነገሮች ላይ ስልጣንን ሰተሀዋል” (ቅኔን ይመልከቱ)
በነዚህ የአጋኖ ቃላት፣ ዳዊት በእግዚአብሔር ታላቅነት መደሰቱን እና መደነቁን ይገልጣል። አማራጭ ትርጉም፡ “ስምህ በሚያስደንቅ መልኩ በአለም ሁሉ ታላቅ ነው” ወይም “በምድር ያሉ ሰዎች ሁሉ ምንያህል ታላቅ እንደሆንህ ያውቃሉ” (አጋንኖን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ስም አራሱን ወይም ስለሱ የሚባለውን ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ስለአንተ የሚባለው” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ታላቅ፣ ፍጹም
በዕብራይስጥ ቅኔ ትይዩነት የተለመደ ዘይቤ ነው። (ቅኔ እና ትይዩነትን ይመልከቱ)
“የመዘምራን አለቃ በጋራ አምልኮ ጊዜ የሚጠቀምበት”
ይህ ምንአልባት የቅኝትን አይነት ያመለክታል
አማራጭ ፍችዎች፡ 1) ዳዊት ዝማሬውን ጽፎታል ወይም 2) ዝማሬው ስለዳዊት ነው ወይም 3) ዝማሬው የተዘመረው በዳዊት የአዘማመር ስልት ነው፡፡
ይህ መዝሙር ለያህዌ የተደረሰ ስለሆነ፣ ያህዌ ‘አንተ’ ሊባል ይችላል። አማራጭ ተርጉም “ያህዌ፥ በሙሉ ልቤ አንተን አመሰግንሃለሁ” (አንደኛ ሁለተኛ እና ሦስተኛ መደብን ይመልከቱ)
ስራ የሚለው ስም በግስ መልክ ሊተካ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ያደረካቸው አስደናቂ ነገሮች ሁሉ” ወይም “የሰራሃቸው አስደናቂ ነገሮች ሁሉ” (ረቂቅ ስምን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ስም እራሱን እግዚአብሔርን ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ለአንተ ምስጋናን አዘምራለሁ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
“ማፈግፈግ” ወይም “በፍርሃት መመለስ”
ንጉሦች በሰዎች ላይ የመፍረድ ሥልጣን ነበራቸው፣ ሲፈርዱም በዙፋናቸው ይቀመጣሉ። ዳዊት ስለ እግዚአብሔር በምድር እንዳለ ንጉሥ ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፡ “በዙፋኑ እንደቀመጠ ንጉሥ ትፈርዳለህ፥ ጻድቅም ነህ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ሰዎች እንዲረሱ ማድረግ ስማቸውን እንደ መደምሰስ ይገለጣል። አማራጭ ትርጉም፡ “ስማቸው እንደተደመሰሰ እንዲረሱ አደረግህ” ወይም “ማንም መቼም አያስታውሳቸውም” (ቅኔን ይመልከቱ)
“ሰረዝህ”
ጠላት ልክ እንደ ፈራረሰ ህንጻ እንዳለው ከተማ ተገልጧል። አማራጭ ትርጉም፡ “ጠላቶቻችን ተደምስሰዋል” (አነጻጻሪ ዘይቤን ይመልከቱ)
“ከተማዎቻቸውን ደመሰስህ”
“ዝክር” በህይወት እንዳለ ነገር እና ሊሞት እንደሚችል ነገር ነው የተገለጸው። አማራጭ ትርጉም፡ “እነርሱም የሚያስታስ ነገር ሁሉ ቆሟል” ወይም “ምንም እነርሱን ማስታወስ የለም” (ምሳሌያዊ አነጋገርን ይመለክቱ)
“መታሰቢያዎቻቸው” የሚለው ቃል በሕይወት እንደለ ነገር ተገልጧል። አማራጭ ትርጉም፡ “አነርሱን ማስታወስ ቆምዋል” ወይም “እነርሱን የሚያስታውስ ምንም ነገር የመልም” (ረቂቅ ስምን ይመልከቱ)
“ይኖራል” የሚለው ቃል የሚወክለው በዙፋኑ እንደ ንጉሥ መኖርን ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “ያህዌ ለዘላለም በዙፋኑ ይቀመጣል” ወይም “ያህዌ ለዘላለም ይገዛል” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
“መንበሩ” የሚለው ቃል ዙፋኑን ወይም አገዛዙን ይወክላል። አማራጭ ፍቺ 1) “በሰዎች ለመፍረድ ይገዛል” ወይም “በጽድቅ በሰዎች ላይ ይገዛል” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሃረጎች ተመሳሳይ ሃሳብ አላቸው (ትይዩነትን ይመልከቱ)
“ዓለም” የሚለው ቃል እዚህ ጋር የሚወክለው በዓለም ያሉትን ሰዎች ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “በጽድቅ በዓለም ያሉትን ሰዎች ሁሉ ላይ ይፈርዳል” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሰዎች ለማለጥ የሚሸሸጉበት አንድ ስፍራ እንደሆነ ተገልጧል። አማራጭ ትርጉም፡ “ያህዌ የተጨነቁትን የጠብቃል” ወይም “ያህዌ ለተጨነቁ መሸሸግያ ይሆናል” (ቅኔን ይመልከቱ)
ስምህ የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፡ “አንተን የሚያውቁ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
“ብቻቸውን አትተዋቸውም” ወይም “ያለ ረዳት አትተዋቸውም”
“በኢየሩሳሌም የሚኖር”
“ሕዝቦች” የሚለው ቃል ከተለያዩ ቦታ የሆኑ ሰዎችን ያመለክታል። (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
አስታውሷል የሚለው ቃል በግልጽ ሊቀመጥ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ ”የተገደሉትን ደም የሚበቀለው እግዚአብሔር አስታውሷቸዋል” ወይም “የተገደሉትን እግዚአብሔር አስታውሷቸዋል ገዳዮችንም ይቀጣል” (ግምታዊ እውቀትን እና ድብቅ ሃሳብ ይመልከቱ)
“ለቅሶዋቸውን አይዘነጋም”
በቀጥተኛ መንገድ ሊገለጽ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “የሚጠሉኝ እንዴት እንደጨቆኑኝ ተመልከት” ወይም “የሚጠሉኝ እንዴት በመጥፎ ሁኔታ አንደሚያንገላቱኝ ተመልከት” (ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪን ይመልከቱ)
ሞት ሰዎች ለሊገቡበት እንደሚችሉ ደጃፍ አንዳለው ከተማ ተገልጧል። አንድ ሰው ከደጃፉ ቅርብ ከሆነ ሊሞት ቀርቧል ማለት ነው። ሰውን ከሞት መጠበቅ ከሞት ደጆች እንደ መመለስ ይገለጻል። አማራጭ ትርጉም፡ “ከሞት ልትታደገኝ የምትችል አንተ” ወይም “ከመሞት የምትጠብቀኝ አንተ” (ቅኔን ይመልከቱ)
ሰዎች እንስሳትን ለማጥመድ ጉድጓድ ይቆፍራሉ። እዚህ ጋር ጉድጓድ መቆፈር ሰዎችን ለማጥፋት ማቀድን ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፡ “አሕዛብ ለሉሎች ጉድጓድን ይቆፍራሉ እራሳችው ይገቡበታል” (ቅኔን ይመልከቱ)
ሰዎች እንስሳትን ለማጥመድ ወጥመድ ይዘረጋሉ። እዚህ ጋር ወጥመድ በስውር ባስቀመጥ ሰዎችን ለማጥፋት ማቀድን ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፡ “በደበቁት ወጥመድ እንደሚያዙ ሰዎች ናቸው” (ቅኔን ይመልከቱ)
እዚህ ጋ ክፉዎች የሚለው ቃል ማንኛውም ኃጢአተኛ ሰውን ይወክላል። አንድ ክፉ ሰው ሌላ ሰውን ለመጉዳት የሚሰራ ስራ ሌሎች እንዲያዙበት ወጥመድ እንደማዘጋጀት ተገልጧል። ይህ በቀጥተኛ መንገድ ሊገለጥ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “አንድ ክፉ ሰው ሌሎች ሰዎችን ለመጉዳት ሲሞክር፥ የእራሱ ስራ መልሶ ይጎዳዋል”
“ወጥመድ ውስጥ ገቡ”
መነሣት የሚያመለክተው አንድ ነገር ለማድረግ መጀመርን ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “አንድ ነገር አድርግ” ወይም “እርምጃ ውሰድ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ሰዎች
መፍረድ መቅጣትን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡ “ይቅጣ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
መገኘትን ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፡ “በመገኘትህ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
በቀጥተኛ መንገድ ሊገለጽ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “በፊትህ አሕዛብ ፍረድባቸው” ወይም “አህዝብን ወደ ፊትህ አምጣቸው እና ፍረድባቸው” (ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪን ይመልከቱ)
ይህ ሁሉንም ክፉ ሰው ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ክፉ ሰዎች” (አጠቃላይ ስያሜን ይመልከቱ)
የተነሣ ፊት ትዕቢትን ይወክላል። አማራጭ እርጉም፡ “የንቀት ሃሳብ አለው” ወይም “ጉረኛ ነው” (ቅኔን ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን መፈለግ 1) እግዚአብሔርን እርዳታ መጠየቅ ወይም 2) እግዚአብሔርን ማሰብ እና መታዘዝ። አማራጭ ትርጉም፡ “እግዚአብሔርን ዕርዳታ አይጠይቅም” ወይም “ስለ እግዚአብሔር አያስብም” (ቅኔን ይመልከቱ)
“ሁልጊዜ የተጠበቀ ነው”። በእውነትም የተጠበቀ አይደለም ነገር ግን የተጠበቀ እንደሆነ ይመስለዋል።
ለመረዳት የሚከብድ ነገር ለመድረስ የራቀ እንደሆነ ይገለጻል። አማራጭ ትርጉም፡ “ጻድቅ ሕግህን ለመረዳት አይችልም።” (ቅኔን ይመልከቱ)
ይህን የሚያደርገው ጠላቶቹ ደካማ እና አላስፈላጊ እንደሆኑ ስለሚያስብ ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “ጠላቶቹ ሁሉ ደካማ እና ጥቅም የለሽ እንደሆኑ ያስባል” ወይም “በጠላቶቹ ሁሉ ላይ ያⶄፋል” (አመልካች ድርጊትን ይመልከቱ)
x
“ክፉው ሰው እንዲህ ይላል”
ምናልባትም ለዘላለም ማለት ሊሆን ይችላል።
መከራ በሕይወት መለማመድ እንደ መገናኘት ይገለጻል። አማራጭ ትርጉም፡ “ምንም አይነት ችግር አይኖርብኝም” (ቅኔን ይመልከቱ)
ሰዎች የሚናገሩት ነገር በአፋቸው እንዳለ ይገለጻል። አማራጭ ትርጉም፡ “ሁልጊዜ ሰዎችን ይረግማል አና የሚጎዳ ውሸት ይናገራል” ወይም “ሰዎችን ሁልጊዜ ይረግማል፣ ይዋሻል አና እንደሚጎዳቸው በማስፈራራት ይናገራል” (ቅኔን ይመልከቱ)
ምላስ መናገርን ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፡ “የሚናገረው ሰዎችን የሚያጠፋ እና የሚጎዳ ነው” ወይም “ሰዎችን የሚያስፈራራ እና የሚጎዳ ነገር ይናገራል” (ቅኔን ይመልከቱ)
ይህ ድርጊት በክፉው ሰው ይደረጋል።
ዐይኖቹ እርሱን ይወክላሉ። አማራጭ ትርጉም፡ “ረዳት የሌላቸው ምስኪኖችን ይመለከታል” (በአንድ ክፍል ሙሉ አካልን መሰየምን ይመልከቱ)
ይህ ሃሳብ ክፉው ሰው ልክ እንደ አንበሳ ይገልጸዋል። አማራጭ ትርጉም፡ “ደካሞች እስቀሚቀርቡት ድረስ አንበሳ እንስሳን ለማጥቃት በዝምታ እንደሚያደባ ይደበቃል” (አነጻጻሪ ዘይቤን ይመልከቱ)
ለመጉዳት ወይም ለመግደል ተደብቆ መቆየት ማለት ነው።
የሚናገር ክፉው ሰው ነው። ክፉው ክፉ ሰዎችን የሚወክል ስም ነው። (አጠቃላይ ስያሜን ይመልከቱ)
ለማሰብ አለመፍቀድ እንደመርሳት ተገልጿል። አማራጭ ትርጉም፡ “እግዚአብሔር ሰዎችን አያስብም” ወይም “እግዚአበሔር ስለ እኔ ግድ አይለውም” (ቅኔን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ምን እያደረገ እንዳለ ለመመልከት አለመፍቀድ ፊትን እንደመሸፈን ይገለጻል። አማራጭ ትርጉምኀ “እየሆነ ያለውን ለመመልከት እግዚአብሔር አይፈልግም” (ቅኔን ይመልከቱ)
አንድን ነገር ማሰብ እንደ ማየት ይገለጻል። አማራጭ ትርጉም፡ “እግዚአብሔር እየሆነ ያለውን ለማየት ፈቃደኛ እይደለም።” (ቅኔን ይመልከቱ)
መነሣት የሚያመለክተው አንድ ነገር ለማድረግ መጀመርን ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “አንድ ነገር አድርግ” ወይም “እርምጃ ውሰድ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
አንድን ሰው ለመምታት እጅን ማንሣት መቅጣትን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡ “በሃይል መምታት” ወይም “ክፉውን ሰው መቅጣት” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ተናጋሪው እነዚህ ጥያቄዎች በመጠየቅ ክፉ ሰዎች በሚያደርጉት ነገር ማዘኑን ይገልጻል። አማራጭ ትርጉም፡ “ክፉ ሰዎች ሁልጊዜ ‘በስራቻን ተጠያቂ አይደለንም’ በማለት እግዚአብሔርን እየተቃወሙ ነው” (መልስ አዘል ጥያቄዎችን ይመልከቱ)
“የማደርገውን ለምን አንደማደርግ አትጠይቀኝም” አንድ ሰው ተጠያቂ ማድረግ መቅጣትን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡ “አትቀጣኝም” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
የተጨቆኑ ሰዎች ወደ እግዚአብሔር መጮሃቸው የልተገለጸ ሃሳብ ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “የተጨቆኑ ሰዎች ወደ አንተ ሲጮሁ እና ፍላጎታቸውን ሲነግሩህ ሰምተሃቸዋል” (ግምታዊ እውቀትን እና ድብቅ ሃሳብ ይመልከቱ)
ጠንካራ ልብ ድፍረትን ያመለክታለ የሰዎችን ልብ ማጠንከር ደግሞ ሰዎችን ማበረታታት ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡ “ታበረታታቸዋለህ” ወይም “ደፋር ታረጋቸዋለህ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
“ማንም ሰው ከእንግዲህ እንዲፈሩ አያደርጋቸውም”
ትይዩነት በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው። (ቅኔ እና ትይዩነትን ይመልከቱ )
“የመዘምራን አለቃ በጋራ አምልኮ ጊዜ የሚጠቀምበት”
አማራጭ ፍችዎች፡ 1) ዳዊት ዝማሬውን ጽፎታል ወይም 2) ዝማሬው ስለዳዊት ነው ወይም 3) ዝማሬው የተዘመረው በዳዊት የአዘማመር ስልት ነው፡፡
ለእርዳታ ወደ ያህዌ መሄድ በእርሱ እንደ መታመን ይገለጻል። አማራጭ ትርጉም፡ “ለጥበቃ ወደ ያህዌ ሄጃለሁ” (ቀኔን ይመለክቱ)
ይህ ጥያቄ የተጠቀው ትኩረትን ለመሳብ ነው። እንደ ዓረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ተርጉም፡ “እንዳመልጥ ትጠይቁኛላችሁ!” (መልስ አዘል ጥያቄን ይመልከቱ )
“ተመልከት! ክፉዎች ቅኖችን ለማጥቃት ተዘጋጅተዋል”
ቅን ልብ የሚወክለው ጻድቅ ወይም እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሰዎችን ነው።
“መሰረት” የሚወክለው ሕግ እና ስርዓትን ነው። መልስ አዘል ጥያቄው የተጠየቀው ትኩረት ለመጨመር ነው። ዓረፍተ ነገር ማናድረግ መተርጎም ይቻላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ክፉ ሰዎች ሕጉን ባለመታዘዛቸው ምክንያት ሳይቀጡ ሲቀሩ ጻድቃን ምንም ማድረግ አይችሉም።” (መልስ አዘል ጥያቄን ይመልከቱ )
“ያህዌ በጥንቃቄ ይመለከታል”
“ሌሎችን የሚጎዱ”
የእግዚአብሔር ቅጣት እንደሚነድ ፍም እና እንደ እሳተ ጎመራ ዲን ተገልጧል። አማራጭ ትርጉም፡ “ክፉውን ይቀጣል፥ ምንም እረፍት አይሆንላቸውም።” (ቅኔን ይመልከቱ)
ሰልፈር
“በመገኘቱ ይሆናሉ”
በዕብራይስጥ ቅኔ ትይዩነት የተለመደ ነው፡፡ (ቅኔ እና ትይዩነትን ይመልከቱ)
“ይህ ለመዘምራን አለቃ ለአምልኮ እንዲጠቀምበት ነው”
ይህ የሙዚቃውን ስልት ሊያመለክት ይችላል
አማራጭ ፍችዎች፡ 1) ዳዊት ዝማሬውን ጽፎታል ወይም 2) ዝማሬው ስለዳዊት ነው ወይም 3) ዝማሬው የተዘመረው በዳዊት የአዘማመር ስልት ነው፡፡
“ያህዌ ለችግሬ ድረስልኝ”
“ታማኝ ሰዎች ሁሉ ጠፍተዋል”
በተደጋጋሚ ይህ ሃሳብ መጠቀሱ ግነትን ያመለክታል፥ ለብዙ ሰዎችም እውነት መሆኑን ያሳያል። (አጠቃላይነትን እና ግነትን ይመልከቱ)
‘ክንፈር’ ለሰዎች ንግግር ቅያሪ ስያሜ ነው። ‘ሁለት ልብ’ ለሃሰተኝነት ቅኔያዊ ገለጻ ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “ሁሉም ሰው በሃሰት እና በአታለይ ከንፈር ይናገራል” ወይም “ሁሉም ሰው በውሸት ሰዎችን እያመሰገነ ይዋሻል።” (ድጋሚ መሰየም እና ቅኔን ይመልከቱ)
x
በህመም ጊዜ በታላቅ ስሜት ሰዎች የሚያሰሙትን ስቃ ያመለክታል።
ያህዌ ሰዎቹን ለመርዳት አንድ ነገር ያደርጋል ማለት ነው።
የያህዌ ቃላት ከተጣራ ብር ጋር ተወዳድሯል። አማራጭ ትርጉም፡ “ያለምንም አንከን ናቸው” (አነጻጻሪ ዘይቤን ይመልከቱ)
“ጻድቃንን ትጠብቃቸዋለህ”
“ይዞራሉ”
በቀጥታ ሊገለጽ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ሰዎች ሀሉም ቦታ ዐመጻን ከፍ ከፍ ባደረጉ ጊዜ” (ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪን ይመልከቱ)
“ሰዎች”
በዕብራይስጥ ቅኔ ትይዩነት የተለመደ ነው፡፡ (ቅኔ እና ትይዩነትን ይመልከቱ)
“ይህ ለመዘምራን አለቃ ለአምልኮ እንዲጠቀምበት ነው”
አማራጭ ፍችዎች፡ 1) ዳዊት ዝማሬውን ጽፎታል ወይም 2) ዝማሬው ስለዳዊት ነው ወይም 3) ዝማሬው የተዘመረው በዳዊት የአዘማመር ስልት ነው፡፡
ይህ ጥያቄ የተጠየቀው የአንባብያንን ትኩረት ለመሳብ እና ለመጨመር ነው። እንደ ዓረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ያህዌ፥ ስለ እኔ የረሳህ ይመስላል!” (መልስ አዘል ጥያቄን ይመልከቱ)
“ፊትህ” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ሁለመና ያመለክታል። መልስ አዝል ጥያቄ የተጠየቀው ትቁረት ለመስጠት ነው። እንደ ዓረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ከእኔ እየተደበክ ይመስላል” (በአንድ ክፍል ሙሉ አካልን መሰየምን እና መልስ አዘል ጥያቄን ይመልከቱ)
መልስ አዝል ጥያቄ የተጠየቀው ትቁረት ለመስጠት ነው። እንደ ዓረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “በእርግጥ ጠላቶቼ ሁልጊዜ አያሸንፉኝም” (መልስ አዘል ጥያቄን ይመልከቱ)
“ትኩረትህን ስጠኝ እና ስማኝ”
ይህ ኃይልን የመጠየቅያ መንገድ ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “በድጋሚ ኃይለኛ አድርገኝ” (ፈሊጥን ይመለክቱ)
“የሞት እንቅልፍ” ማለት መሞት ማለት ነው።
“ጠላቶቼ ስለ እኔ እንዲህ አንዲሉ አትፍቀድላቸው … ጠላቶቼ በእኔ ላይ እንዳይሉ”
“ስወድቅ” ወይም “ሲያሸንፉኝ”
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ገላጭ ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ለቃል ኪዳንህ ታማኝ እንደሆንህ አምናለሁ” ወይም “ለቃል ኪዳንህ ታማኝ ስለሆንህ በአንተ እታመናለሁ” (ረቂቅ ስምን ይመልከቱ)
“ልቤ” የሚለው ቃል መላ ሰውን ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ስላዳንከኝ ደስ ይለኛል” (በአንድ ክፍል ሙሉ አካልን መሰየምን ይመልከቱ)
በዕብራይስጥ ቅኔ ትይዩነት የተለመደ ነው፡፡ (ቅኔ እና ትይዩነትን ይመልከቱ)
“ይህ ለመዘምራን አለቃ ለአምልኮ እንዲጠቀምበት ነው”
አማራጭ ፍችዎች፡ 1) ዳዊት ዝማሬውን ጽፎታል ወይም 2) ዝማሬው ስለዳዊት ነው ወይም 3) ዝማሬው የተዘመረው በዳዊት የአዘማመር ስልት ነው፡፡
ይህ ፈሊጥ ለራስ መናገር ወይም ማሰብን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡ “ሞኝ ሰው ለራሱ ይናገራል” (ፈሊጥን ይመለክቱ)
“ናቸው” የሚለው የሚያመለክተው እግዚአብሔር የለም የሚሊትን ሞኝ ሰዎችን ነው።
ይህ ሃረግ ሰዎችን ሁሉ ይወክላል
ይህ የሚገልጠው እግዚአብሔርን ለማወቅ የሚፈልጉትን በመንገድ እንደሚከተሉት የሚፈልጉትን ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “እርሱን ለማወቅ የሚፈልጉ” (ቅኔን ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን የሚቃወሙ ሰዎችን በትክክለኛ መንገድ መሄድ አቁመው በተሳሳተ አቅጣጫ አንደሚሄዱ የሚገልጥ ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “ሁሉም ከያህዌ ዞር ብለዋል” (ቅኔን ይመልከቱ)
መልስ አዝል ጥያቄ የተጠየቀው ትቁረት ለመስጠት ነው። እንደ ዓረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ያህዌን የማይጠሩ ምንም እንደማያውቁ ይሆናሉ። የሚያደርጉትን ግን ያውቃሉ” (መልስ አዘል ጥያቄን ይመልከቱ)
“ክፉት” የሚለው ረቂቅ ስም “ክፉ አድራጊዎች” በማለት ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ክፉ የሚያደርጉ” (ረቂቅ ስምን ይመልከቱ)
የሚያመለክተው ክፉ አድራጊዎችን እና የእግዚአብሔርን ሕዝብ ምግብ እንደሚበሉ የሚያጠፉትን ነው። (ቅኔን ይመልከቱ)
ክፉ የሚያደርጉትን ያመለክታል።
እግዚአብሔር ከጻድቃን ጋር ነው ማለት ይረዳቸዋል ማለት ነው። ይህ ሃሳብ በግልጽ ሊቀመጥ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “በጽድቅ የሚኖሩትን እግዚአብሔር ይረዳል” ወይም “ትክክለኛ ነገር የሚያደርጉትን እግዚአብሔር ይረዳል” (ግምታዊ እውቀትን እና ድብቅ ሃሳብ ይመልከቱ)
የሚያመለክተው ክፉ ሰዎችን ነው።
“ድሃ የሆነው ሰው ውርደት እንዲሰማው ለማድረግ”
ያህዌ የሚሰጠውን ጥበቃ ያመለክታል። እንድ ሰው ከማዕበል እንደሚጠለልበት መጠግያ። አማራጭ ትርጉም፡ “ያህዌ እንደሚጠብቀው ጋሻ ነው” (ቅኔን ይመልከቱ)
ይህ ማጋነን ነው። ጸሐፊው እግዚአብሔር እንዲያደርገው የሚፈልገውን አየገለጸ ነው። አማራጭ ተርጉም፡ “የእስራኤል መዳን ከጺዮን እንዲመጣ እመኛለሁ!” (አጋኖን ይመልከቱ)
“እስራኤልን መዳን” የሚለው የያህዌ ሌላ ስም ነው። እስራኤልን የሚያድን እርሱ። አማራጭ ትርጉም፡ “ያህዌ ከጺዮን መጥቶ እስራኤልን ያድናል።” ወይም “ያህዌ ከጺዮን መጥቶ የእስራኤልን ህዝብ እንዲያድን አመኛለሁ።” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሃረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው። “ያዕቆብም” “እስራኤልም” የሚወክሉት የእስራኤልን ሕዝብ ነው። በትርጉም ወቅት ሁለቱን ሃረጎች ማጣመር ይቻላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ሁሉም የእስራኤል ሕዝቦች ሐሴት ያድርጉ” (ትይዩነትን እና በአንድ ክፍል ሙሉ አካልን መሰየምን ይመልከቱ)
በዕብራይስጥ ቅኔ ትይዩነት የተለመደ ነው፡፡ (ቅኔ እና ትይዩነትን ይመልከቱ)
አማራጭ ፍችዎች፡ 1) ዳዊት ዝማሬውን ጽፎታል ወይም 2) ዝማሬው ስለዳዊት ነው ወይም 3) ዝማሬው የተዘመረው በዳዊት የአዘማመር ስልት ነው፡፡
የእግዚአብሔር “ተራራ” የሚወክለው በጺዮን ተራራ የነበረውን የእግዚአብሄር መቅደስን ነው። አማራጭ ተርጉም፡ “በተቀደሰው ስፍራህ ማን ሊኖር ይችላል?” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
“በታማኝነት የሚናገር”
“ምላስ” የሚወክለው ሰውን ነው። የማይሸነግለው ሰው “ጻድቁ ሰው” ነው (መዝሙር 15፡02)። አማራጭ ትርጉም፡ “በንግግሩ አይሸነግልም” ወይም “ስለ መልካም ሰዎች ክፉ አይናገርም” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
“መጉዳት”
“ጻድቅ ሰዎች እግዚአብሔርን የሚቃወሙትን ይጠላሉ፥ ነገር ግን እግዚአብሔርን የሚያከብሩትን ያከብራሉ”
“ክፉ ሰው” ወይም “ያህዌን የሚቃወም ሰው”
“ከቶ አይናወጥም” የሚለው ሃረግ በሰላም ረዥም እድሜ መኖርን ያመለክታል። በሌላ መንገድ ሊገለጽ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “በሰላይ ይኖራል” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
በዕብራይስጥ ቅኔ ትይዩነት የተለመደ ነው፡፡ (ቅኔ እና ትይዩነትን ይመልከቱ)
ቅኔ በሚለው ፋንታ ያለው የዕብራይስጡ ቃል ትርጉም በእርግጠኝነት አይታወቅም። በምትኩ “መዝሙር” ወይም “ቅኔ” የሚለውን ቃል መጠቀም ይቻላል። እንዲህ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡ “ይህ መዝሙር ዳዊት የጻፈው ነው”
ለመሸሸግ ወደ ያህዌ መሄድ እርሱን መጠግያ እንደ ማድረግ ይገለጻል። አማራጭ ትርጉም፡ “ለመሸሸግ ወደ አንተ እመጣለሁ” (ቅኔን ይመልከቱ)
“ቅዱሳን” የሚወክለው በእርሱ የሚታመኑትን የእግዚአብሔር ሕዝብን ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “በዚህ ምድር የሚኖሩ ሕዝብህ” (ግምታዊ እውቀትን እና ድብቅ ሃሳብ ይመልከቱ)
በቀጥተኛ መንገድ ሊገለጽ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ሌሎች አማልክት የሚያመለኩ ሰዎች ሀዘን እበዛ ይሄዳል” (ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪን ይመልከቱ)
“ደም እንደ ቁርባን ለአማልክቶቻቸው ያቀርባሉ”
ስማቸውን መጥራት የሚያመለክተው እነርሱን ማወደስ ነው። “በአፊ” ሰው የሚናገርውን ንግግር ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፡ “በቃላቴ አላወድሳቸውም” ወይም “አማልክቶቻቸውን አላወድስም” (የተጋነነ ቅኔ እና ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ዳዊት ስለ ያህዌ እንደ ተሰጠው የመሪት ድርሻ ይናገራል። (ቀኔን ይመልከቱ)
ዳዊት ስለ ያህዌ ብዙ በረከትን እንደያዘ ጽዋ ይገልጸዋል። አማራጭ ትርጉም፡ “የሚባርከኝ” (ቀኔን ይመልከቱ)
“የወደፊቴን የምትወስን አንተ ነህ” ወይም “በእኔ የሚሆነውን ትቆጣተራለህ”
ገመድ መጣል መሪትን ለመለካት እና ለሰው ለመስጠት ሌላ ስያሜ ነው። ዳዊት ከእግዚአብሔር በተለዩ ታላላቅ መንገዶች ስላገኘው በረከት ቅኔያዊ መግለጫ ነው። በቀጥታ ሊገለጥ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “በመልካም ስፍራ መሪት ወስነህልኛል” ወይም “በመልካም ስፍራ መሪት ሰተኸኛል” ወይም “በመልካም ስፍራ መሪት እንደሚሰጥ ባርከኸኛል” (ድጋሚ መሰየም፥ ቅኔ፥ ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪን ይመልከቱ)
ገመድ በዚያን ጊዜ መሪትን ለመለካት አና ድንበር ለመከለል ይጠቀሙበት ነበር።
ዳዊት የያህዌን በረከት እንደተቀበለው ርስት አድርጎ ይገልጸዋል። አማራጭ ትርጉም፡ “በሰጠኝ ነገር ሁሉ ደስተኛ ነኝ” (ቀኔን ይመልከቱ)
“ያህዌ ከእኔ ጋር እንዳለ ሁል ጊዜ አስታውሳለሁ”
በቀጥተኛ መንገድ ሊገለጽ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ከአጠገቡ ምንም ሊወስደኝ የሚችል ነገር የለም” (ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪን ይመልከቱ)
ዳዊት ስለ እግዚአብሔር መናገር ይቀጥላል
“ልብ” የሚወክለው የተናጋሪውን ሀሳብ እና ስሜትን ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “ስለዚህ ደስተኛ ነኝ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
አማራጭ ፍቺዎች 1) “ክብር” የሚለው ቃል የሚወክለው አንድ ሰው የሚሰማውን ክብር። አማራጭ ትርጉም፡ “በእግዚአብሔር በመደሰቴ ክብር ይሰማኛል” ወይም 2) “ከብር” ለሚለው ቃል የተጠቀመው የዕብራይስጥ ቃል “ጉበት” ማለት ነው፥ ይህም የሰውን ስሜት ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ደስተኛ ነኝ”
“ታላቅ ደስታ” ወይም “እጅግ ብዙ የሆነ ደስታ”
ጸሐፊው “ደስታን” እንደ ግለሰብ ይገልጻታል። (ሰውኛ ዘይቤ ይመልከቱ)
“በቀኝህ” የሚለው ቃል የሚወክለው በእግዚአብሔር ዘንድ የተለየ ስፍራን ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “በቅርብህ ስሆን” (ፈሊጥን ይመልክቱ)
በዕብራይስጥ ቅኔ ትይዩነት የተለመደ ነው፡፡ (ቅኔ እና ትይዩነትን ይመልከቱ)
“ይህ ዳዊት የጻፈው ጸሎት ነው”
“ጆሮ ስጥ” ስማ ለሚለው ቅኔ ነው። “ከአታላይ ከንፈር ያልወጣ” ከማይዋሽ ሰው ለሚለው ወካይ ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “ያለሽንገላ የሆነ ጸሎቴን አድምጥ” (ቅኔን እና በአንድ ክፍል ሙሉ አካልን መሰየምን ይመልከቱ)
ጽድቅ ከእግዚአብሔር ዘንድ መምጣት የሚያመለክተው እግዚአብሔር ፈርዶ አንድን ሰው ጻድቅ ሲለው ነው። የእግዚአብሔር መገኘት ለእግዚአብሔር ለራሱ ገላጭ ነው። አማራጭ ተርጉም፡ “ጽድቄ ከአንተ ዘንድ ይምጣ” ወይመ “ንጹህ እንደሆነሁ ተናገር” (ቅኔ እና ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ዐይኖችህ የሚወክለው እራሱ እግዚአብሔርን ነው። “ይዩ” የሚለው ሃሳብ ትኩረትን መስጠት እና አንድ ነገር ለማድረግ መወሰን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡ “አባክህ ትክክል የሆነውን ተመልከት” ወይም “ትክክል የሆነው አድርግ” (ቅኔን እና በአንድ ክፍል ሙሉ አካልን መሰየምን ይመልከቱ)
“ልቤን መረመርኸው” ማለት ሀሳቤን እና ስሜቴን መርምር ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “ሀሳቤን በሌሊት ብትመረምር” (ፈሊጥን ይመልክቱ)
እዚህ ጋር አንደበት በራሱ መንቀሳቀስ እንደሚችል ነው የተገለጸው። የሚወክለውም ሰው የሚናገረውን ቃላት ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “ውሸትን አልናገርም ወይም በቃላቴ ኃጢአትን አልሰራም” (ሰውኛ ዘይቤ እና በአንድ ክፍል ሙሉ አካልን መሰየምን ይመልከቱ)
“በከንፈርህ ቃል” የሚለው ሃረግ ለእግዚአብሔር ትዕዛዝ ሌላ ስያሜ ነው። “የዐመጸኞች መንገድ” ዐመጸኞች የሚያደርጉትን የሚያመለክት ቅኔ ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “ትዕዛዛትህን በመታዘዝ እራሴን ዐመጸኞች የሚያደርጉትን ከማድረግ ጠበቅሁ” ወይም “ትዕዛዛትህ ክፉ ነገር ማድረግን እንዳሶግድ አድርገውኛል” (ድጋሚ መሰየምን እና ቅኔን ይመልከቱ)
ሁለቱም ሃረጎች ተመሳሳይ ትርጓሜ አላቸው። መደገማቸው ትኩረትን ይጨምራል። (ትይዩነትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሃረጎች ተመሳሳይ ትርጓሜ አላቸው። “ስለምታደምተኝ” የሚለው ሃሳብ የእግዚአብሔርን ጸሎተ ለመስማት እና ለመመለስ ፈቃደኝነት ይገልጻት። አማራጭ ትርጉም፡ “ስናገር ትሰማለህ፤ ትኩረትን ትሰጠኛለህ” (ትይዩነትን እና ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ገላጭ ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡ “በአስደናቂ መንገድ ለቃልኪዳንህ ታማኝ መሆንህን ግለጥ።”(ረቂቅ ስምን ይመልከቱ)
ቀኝ እጅ የእግዚአብሔርን ኃይል ታመለክታለች። አማራጭ ትርጉም፡ “ኃይልህ” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ለጥበቃ ወደ ያህዌ መሄድ በእርሱ እንደ መጠለል ይገለጻል። አማራጭ ትርጉም፡ “ለመከለል ወደ አንተ መምጣት” (ቅኔን ይመልከቱ)
“የዐይን ብሌን” የከበረን ነገር ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡ “ውድ እና የከበረን ነገር እንደምትጠብቅ ትጠብቀኛለህ” (አነጻጻሪ ዘይቤ ይመልከቱ)
ዳዊት ስለ እግዚአብሔር ጥበቃ ሲናገር ወፍ ጫጩቶቿን በክንፎቿ ስር እንደምትጋርድ ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “እናት ወፍ ጫጩቶቿን በክንፏ ስር እንደምትጋርድ ጠብቀኝ።” (ቅኔን ይመልከቱ)
“በአፋቸው” የሚለው ቃል የሚወክለው የጠላቶችን ንግግር ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “በትዕቢት ይናገራሉ” ወይም “ሁልጊዜ ይታበያሉ” (በአንድ ክፍል ሙሉ አካልን መሰየምን ይመልከቱ)
“ከበቡኝ” የሚለው ቃል ዳዊት ጠላቶቹ እንዴት በሁሉም ስፍራ ሊይዙት እንደተከታተሉት ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡ “ጠላቶቼ ከበውኛል” (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
ሁለቱም ሃረጎች ተመሳሳይ ትርጓሜ አላቸው። መደገማቸው ትኩረትን ይጨምራል። (ትይዩነትን ይመልከቱ)
ጸሐፊው አንበሳ የሚበላውን እነደሚያሳድድ እየተሰደደ አንደሆነ ተሰምቶታል። (አነጻጻሪ ዘይቤ ይመልከቱ)
ሁለቱም ሃረጎች ተመሳሳይ ትርጓሜ አላቸው። መደገማቸው ትኩረትን ይጨምራል። (ትይዩነትን ይመልከቱ)
“ሰይፍ” የሚለው ቃል እና “ክንድ” የሚለው ቃል የያህዌን ኃይል ያመለክታሉ። (ድጋሚ መሰየምን ይመልከቱ)
የጥንቱ ጽሑፍ ለመረዳት አስቸጋሪ ነው። አማራጭ ፍቺዎች 1) “መዝገብ” ለፍቅር ቅኔያዊ መግለጫ ነው፥ ስለዚህ “መዝገብ” በእግዚአብሔር የተወደዱትን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡ “የምትወዳቸውን ሰዎች ሆድ በፍቅርህ ተሞላለህ” ወይም 2) “የመዝገቦችህ” የሚያመለክተው እግዚአብሔር ለዚህ ዓለም ህዝብ የሚሰጠውን መዝገብ ነው፥ አማራጭ ትርጉም፡ “ሆዳቸውን በሀብት መዝገብ ትሞላለህ” (ቅኔን ይመልከቱ)
“የመዝገቦችህን ሆዳቸውን ሙላ” የሚያመለክተው ብዙ ውድ ነገሮቸን መስጠትን ነው። አማራች ፍቺዎች 1) “ለምትወዳቸው ሰዎች ብዙ ሀብትን ትሰጣቸዋለህ” ወይም 2)”ለዚህ ዓለም ሰዎች ብዙ ሀብትን ትሰጣቸዋለህ” (ቅኔን ይመልከቱ)
“ፊት” የሚወክለው የያህዌን ሁለመና ነው። ዳዊት ያህዌን እንደሚያይ እርግጠኛ ነው። አማራጭ ትርጉም፡ “በትክክለኛ መንገድ ስለምሄድ፥ አንድ ቀን ፊትህን አያለሁ” (በአንድ ክፍል ሙሉ አካልን መሰየምን ይመልከቱ)
ዳዊት ከሞተ በኋላ ከእግዚአብሔር ጋር እንደሚሆን እርግጠኛ ነው። ይህ ሃሳብ በትርጉም ውስጥ ግልጽ ማድረግ ይቻላል። አማራጭ ትርጉም፡ “ከሞትኩ በኋላ በመገኘትህ ውስጥ በመንቃት ደስ ይለኛል” (ግምታዊ እውቀትን እና ድብቅ ሃሳብ ይመልከቱ)
ተጓዳኝ ሐሳቦች በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመዱ ናቸው፡፡
‹‹ይህ የመዘምራን መሪው በአምልኮ ጊዜ የሚጠቀምበት ነው››
እንዲህም ማለት፤ 1) መዝሙሩን የጻፈ ዳዊት ነው፤ ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው፤ ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ይህን መዝሙር ለያህዌ ዘመረ››
‹‹ያህዌ ከታደገው በኃላ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› የሳዖልን ኀይል ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሳዖል ኀይል››
ዳዊት ያህዌ ዐለት እንደሆነ ይናገራል፡፡ ‹‹ዐለት›› የምቹ ቦታ ምሳሌ ነው፡፡
እዚህ ላይ ‹‹ዐለት›› እና፣ ‹‹መሸሸጊያ›› ተመሳሳይ ነገሮች ቢሆኑም፣ ያህዌ ከጠላት ማምለጫ ቦታ እንደሚያዘጋጅ አጽንዖት ይሰጣል፡፡
መከላከያ ለማግኘት ወደ ያህዌ መሄድ በእርሱ ውስጥ መሸሸግ ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንድከለል ወደ እርሱ እሄዳለሁ››
ያህዌ፣ ‹‹ጋሻው›› የድነቱ፣ ‹‹ቀንድ›› እና፣ ‹‹ዐምባው›› እንደሆነ ዳዊት ይናገራል፡፡ ከጉዳት የሚጠብቀው ያህዌ ነው፡፡ እዚህ ላይ አጽንዖት ለመስጠት ተመሳሳይ ሐሳቦች በሦስት የተለያዩ መንገዶች ቀርበዋል፡፡
‹‹ከጠላቶቼ አመልጣለሁ››
ዳዊት ሞት በገመድ ከያዘ በኃላ የሚያስር ሰው እንደሆነ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልገደል ነበር››
ዳዊት ጐርፍ እንደሚወስደው ሰው ዐቅም አጥቶ እንደ ነበር ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፍጹም ዐቅመ ቢስነት ተሰማኝ››
እዚህ ላይ የሙታን ቦታ የሆነው፣ ‹‹ሲኦል›› እና፣ ‹‹ሞት›› እንደ ሰው እንደ ከበቡትና እንዳጠመዱት ተነግሯል፡፡ ሁለቱም ቃሎች ተመሳሳይ ነገር ቢሆኑም፣ የተደገሙት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በወጥመድ እንደ ተያዝሁ ተሰማኝ፤ ልሞት ነው በማለት አሰብሁ››
‹‹በቸገረኝ ጊዜ›› ወይም፣ ‹‹ተስፋ ስቆርጥ››
እዚህ ላይ ዳዊት፣ ‹‹የርዳታ ጥሪው›› ሰው ይመስል ወደ ያህዌ ፊት እንደ ሄደ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ እርሱ ጸለይሁ››
ዳዊት የርዳታውን ጩኸት ያህዌ እንደ ሰማው ይናገራል፡፡ ሐሳቡ የተደገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልመናዬን ሰማ››
የእግዚአብሔር ቁጣ ከባድ የመሬት መናወጥ እንዳመጣ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር በጣም ስለ ተቆጣ… ምድር ተናወጠ››
‹‹መንቀጥቀጥ›› እና፣ ‹‹መናወጥ›› በመሠረቱ ተመሳሳይ ቢሆኑም፣ አጽንዖት የተሰጠው ምድር በኀይል እንደ ተንቀጠቀጠ ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምድር ወደ ፊት ወደ ኃላ ተንቀሳቀሰ›› ወይም፣ ‹‹ምድር ወደ ላይ ወደ ታች ተንቀሳቀሰ›› ወይም፣ ‹‹ከባድ የምድር መናወጥ ሆነ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የተራሮች መሠረትም ተንቀጠቀጠ ተናወጠ››
ዳዊት ያህዌ እሳት እየተነፈሰ እንደሆነ ይናገራል፡፡ ይህም እግዚአብሔር ምን ያህል እንደ ተቆጣ ያሳያል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚባላ እሳት ከአፉ ወጣ፤ ከዚያም እሳት ነደደ››
እርሱ የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡
ምንም እንኳ እግሮች ባይኖሩትም፣ ዘማሪው የሰው ባሕርይ ሰጥቶታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከበታቹ ድቅድቅ ጨለማ ነበረ››
እዚህ ላይ ዘማሪው ነፋስ እንደ መልአክ ዐይነት ክንፎች እንዳሉት ይናገራል
እዚህ ላይ፣ ‹‹እርሱ›› እና፣ ‹‹የእርሱ›› ያህዌን ያመለክታል፡፡
ጨለማ እንደ ድንኳን እንደሆነ ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጨለማን መሸፈና አደረገ›› ወይም፣ ‹‹ጨለማን መደበቂያ ቦታ አደረገ››
‹‹ዝናብ የከበደው ደመና›› ወይም፣ ‹‹ጥቅጥቅ፣ ጥቁር ጨለማ››
ከበረዶ የተሠራ ድንጋይ
የያህዌ ድምፅ እንደ መብረቅ ተሰማ
‹‹ልዑል›› የተባለው ያህዌ ነው፡፡
ሁለቱም ዐረፍተ ነገር ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡
እዚህ ላይ መብረቅ እንደ ፍላጻ ተነግሮአል፡፡
‹‹በተለያየ አቅጣጫ አባረራቸው››
ጸሐፊው ስለ ያህዌ ታላቅ ኀይል መናገር ቀጥሏል፡፡
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዚያም የባሕሩ ታችኛው ክፍል ተገለጠ፤ አንተም የዓለምን መሠረት እርቃኑን አስቀረህ፡፡››
እዚህ በተነገረው መሠረት እግዚአብሔር ሰብዓዊ ባሕርያት ባይኖሩትም፣ ይህ ታላቅ ኀይሉን ያመለክታል፡፡ ነፋስ ከእግዚአብሔር ትንፋሽ የሚወጣ ታላቅ እስትንፋስ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እርሱ›› የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡
እዚህ ላይ ዘማሪው ጠላቶቹ እንደ ግዙፍና ኀይለኛ ውሃ እንደሆኑ ይናገራል፤ ያህዌ ያዳነው ከዚያ ውስጥ ነበር፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እነርሱ›› የሚያመለክተው ቁጥር 17 ላይ የተጠቀሱትን ጠላቶቹን ነው፡፡
‹‹መከራ›› የሚለውን የነገር ስም ቅጽል ማድረግ ይቻላል፤ ‹‹ድጋፍ›› የሚለውን ስም ‹‹ከለላ›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብርቱዎቹ ጠላቶቼ ጭንቀት ውስጥ ባለሁበት ቀን መጡብኝ፤ ያህዌ ግን ከለላ ሆነኝ››
የእጅ ንጽሕና የሚያመለክተው በደል አለማድረግን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በደል አልነበረብኝም›› ወይም፣ ‹‹ያደረግሁት ትክክል ነበር››
የያህዌ ሕጐች ሰው ሊመላለስባቸው የሚገባ መንገዶች እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለያህዌ ሕጐች ታዝዣለሁ››
እዚህ ላይ ዐመፅ ትክክለኛውን መንገድ በመተው ትክክል ባልሆነው መንገድ መሄድ ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአምላኬ በመራቅ ዐላመፅሁም››
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ጸሐፊው የደጋገማቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
‹‹መርተውኛል›› ወይም፣ ‹‹አስታውሻለሁ››
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፡፡ ጸሐፊው የደጋገማቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
‹‹በእርሱ ዘንድ ንጹሕ››
‹‹ኀጢአት አላደረግሁም››
‹‹ንጹሕ እጆች›› ምንም በደል አለማድረግ ማለት ነው፡፡ መዝሙር 18፥20 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በደል አልነበረብኝም›› ወይም፣ ‹‹ሥራዬ ትክክል ነበር››
ይህ የሚያመለክተው የእግዚአብሔር መገኘት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፊቱ›› ወይም፣ ‹‹በእርሱ ዘንድ››
ጸሐፊው ለያህዌ ይናገራል
‹‹ታማኝ›› መሆን እግዚአብሔር ያዘዘውን ማድረግ ማለት ነው፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ትችላለህ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በታማኝነት ትእዛዞችህን የሚጠብቁ›› ወይም፣ ‹‹በታማኝነት ኪዳንህን ለሚያደርጉ››
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፡፡ ጸሐፊው የደጋገማቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
‹‹ቅን›› ላልሆነው አንተም አትሆንለትም››
‹‹ዝቅ አደረግሃቸው››
ፈሊጣዊው አነጋገር ትዕቢተኛ ሰውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የታበዬ››
ጸሐፊው የያህዌ መገኘት ብርሃን እንደሆነ ይናገራል፡፡ እነዚህ አነጋገሮች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፡፡
‹‹በአንተ ርዳታ እንቅፋትን እሻገራለሁ››
ጋሻ ወታደሩን ይከልላል፡፡ ዳዊት ያህዌ የሚከልለው ጋሻ እንደሆነ ይናገራል፡፡ መዝሙር 3፥3 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሆይ፣ ወደ አንተ የሚጠጉትን እንደ ጋሻ ትከልላቸዋለህ››
የሚጠበቀው መልስ ማንም የለም የሚል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ብቻ አምላክ ነው፤ አምላካችን ብቻ ዐለት ነው››
ያህዌ ከጠላቶቹ ለማምለጥ የሚወጣበት ዐለት እንደ ሆነ ዳዊት ይናገራል፡፡ መዝሙር 18፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
እግዚአብሔር ለዳዊት ትጥቅ የሚሆነው ኀይል ሰጠው
እዚህ ላይ ዳዊት በትክክለኛው መንገድ በመሄድ ያህዌን ደስ ሚያሰኝ ሕይወት እየኖረ እንደሆነ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቀናውን ሰው የጽድቅ ሕይወት እንዲኖር አደረገ››
ይህ የሚያመለክተው በፍጥነት መሮጥን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፍጥነት እንድሮጥ አደረገ››
ብሖር ፈጣን ነው፤ ተራሮችም ላይ ጸንቶ ይቆማል፡፡
‹‹እጆቼ›› ሰውየውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያሠለጥነኛል››
ይህ ሰውየውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔን››
እዚህ ላይ ጸሐፊው የእግዚአብሔር ጥበቃ እንደ ጋሻ እንደሆነ ይናገራል፡፡ ‹‹ድነት›› የሚለውን፣ ‹‹መዳን›› በማለት መተርጐ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጥበቃህ አዳነኝ››
የእግዚአብሔር ቀኝ እጅ ኀይሉን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኀይልህ ደገፈኝ›› ወይም፣ ‹‹አንተ በኀይልህ ደገፍኸኝ››
እዚህ ላይ የእግዚአብሔር ሞገስ እንደ እርሱ ሞገስ ያደረገውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ሞገስህ ታላቅ አደረግኸኝ›› ወይም፣ ‹‹በቸርነትህ ታላቅ አደረግኸኝ››
እግዚአብሔር ያደረገለት ጥበቃ የሚቆምበት ሰፊ ቦታ እንደ መስጠት መሆኑን ጸሐፊው ይናገራል፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹እግሮቼ›› ሰውየውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእኔ ደህና ቦታ››
‹‹እግሮቼ›› ሰውየውን ይወክላል፡፡ እግዚአብሔር ያደረገለት ጥበቃ ተንሸራትቶ እንዳይወድቅ ደህና ቦታ መቆም ማለት እንደሆነ ጸሐፊው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አልተንሸራተትሁም›› ወይም፣ ‹‹በደንብ ቆሜአለሁ››
‹‹ፈጨኃቸው›› ወይም፣ ‹‹ሰባበርኋቸው››
‹‹መቆም አይችሉም››
አነጋገሩ ዘማሪው ጠላቶቹን አሸነፈ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁሉንም አሸነፍኋቸው››
ዘማሪው እርሱን ለመደገፍ ወገቡ ላይ እንደሚታጠቀው ቀበቶ ያህዌ ኀይል እንደ ሰጠው ይናገራል፡፡
እዚህ ላይ ዘማሪ የጠላቶቹ መሸነፍ እነርሱ ላይ መቆም ማለት እንደሆነ ይናገራል፤ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ አሸነፍህልኝ››
ይህ የሚያመለክተው ዘማሪውን የሚቃወሙትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቼን››
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ለዳዊት ጠላቶቹ ላይ ድል እንደ ሰጠው ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጠላቶቼ ላይ ድል ሰጠኸኝ››
ይህም የሚያመለክተው እግዚአብሔር ለዳዊት ጠላቶቹ ላይ ድል እንደ ሰጠው ነው፡፡ 1) ዳዊት የጠላቶቹን ራስ ከአንገታቸው መቁረጥ ይችላል፣ ወይም 2) ዳዊት እግሩን ጠላቶቹ ላይ ማድረግ ይችላል፤ ወይም 3) ዳዊት ከእርሱ ሲሸሹ የጠላቶቹን ጀርባ ማየት ይችላል፡፡
‹‹የሚጠሉንን አሸነፍሁ›› ወይም፣ ‹‹የሚጠሉኝን ፈጽሞ ደመሰስሁ››
ይህ ማለት ያህዌ አልረዳቸውም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ግን አልረዳቸውም››
ምን ያህል እንደ ተሸነፉ ለማሳየት የዘማሪው ጠላቶች ከትቢያ ጋር ተመሳስለዋል፡፡
ምን ያህል እንደ ተሸነፉ ለማሳየት የዘማሪው ጠላቶች በመንገድ ላይ ጭቃ ተመስለዋል፡፡
አለመግባባት፤ ግጭት
‹‹ራሱ›› የሚወክለው መሪን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የብዙ ሕዝብ መሪ አደረግኸኝ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ባዕዳን በፊቴ ዝቅ እንዲሉ አደረገ››
‹‹መንቀጥቀጥ›› የሚያመለክተው መፍራታቸውን ነው፡፡ ትርጒሙ ውስጥ ይህን ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሌላ አገር ሰዎች ፍርሃታቸውን ለማሳየት እየተንቀጠቀጡ መጡ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ዐለቴ ነው፤ መመስገን ይገባዋል›› ወይም፣ ‹‹ሕዝቦች ዐለቴን ያመስግኑት››
እዚህ ላይ ጸሐፊው ጠላቶቹ እንዳያገኙት ያህዌ መከላከያ ዐለት እንደሆነለት ይናገራል፡፡ መዝሙር 18፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች የድነቴን አምላክ ከፍ ያድርጉት››
‹‹ድነት›› የሚለው ስም፣ ‹‹መዳን›› ወይም፣ ‹‹መታደግ›› ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የታደገኝ አምላክ››
‹‹የሚበቀልልኝ›› ማለት ሰዎችን በክፉ ሥራቸው የሚቀጣ ማለት ነው፡፡ ‹‹በቀል›› የሚለውን ቃል ማውጣት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ላይ ባደረጉት ክፉ ሥራ ሰዎችን የሚቀጣ አምላክ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ነጻ አደረገኝ››
x
ዳዊት፣ ‹‹ለንጉሡ›› የሚለው ራሱን ነው፡፡
‹‹በኪዳኑ ባገባው ቃል መሠረት በታማኝነት ወደደኝ፤ ዘሮቼንም ለዘላለም ወደደ››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
‹‹ይህ በአምልኮ የመዘምራን መሪ የሚጠቀምበት ነው››
ይህም ማለት፣ 1) መዝሙሩን የጻፈው ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው፤ ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት መሠረት ነው፡፡
ሰማያት እንደ ሰው እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰማያት ያሳያሉ›› ወይም፣ ‹‹ሰማያት ያውጃሉ››
ሰማያት አስተማሪ እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰማያት የእግዚአብሔርን እጅ ሥራ ያስታውቁናል››
‹‹ፍጥረቱ›› ወይም፣ ‹‹እርሱ የሠራው ዓለም››
የፍጥረት ውበት ፍጥረት የሚናገር ሰው እንደሆነ ያመለክታል፡፡ እነዚሁ ቃሎች በየቦታው ከሚፈስስ ውሃ ጋር ተመሳስለዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፍጥረት ለሁሉም እንደሚናገር ሰው ነው››
እነዚህ ሐረጐች የመጀመሪያዎቹ ሁለት ቁጥሮች ምሳሌያዊ አነጋገር መሆናቸውን በግልጽ ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ድምፅ ወይም ቃል የለም፤ በጆሮው ድምፅ የሰማ ሰው የለም››
ሌሎች ትርጒሞች፣ ‹‹ድምፃቸው ባልተሰማበት›› ይላሉ፤ ይህም የፍጥረት፣ ‹‹ድምፅ›› በየቦታው እንደሚሰማ አጽንዖት ይሰጣል፡፡
ዳዊት ፍጥረት የእግዚአብሔርን ክብር እንደሚያሳይ ያመለክታል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ‹‹በቃላት›› የማይነገረውን የእግዚአብሔርን ክብር የሚያሳየውን ፍጥረት ነው፡፡
ቃላቸው መልእክት ይዞ እንደ ወጣ ሰው መሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፍጥረት የሚናገረው ቃል ይዞ እንደ ወጣ ሰው ነው››
ይህ ትርጒም ውስጥ ቃሎች መግባት እንዳለበት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንግግራቸው እስከ ዓለም ዳርቻ ወጣ››
ያህዌ ለፀሐይ ያዘጋጀለት ስፍራ እንደ ድንኳን መሆኑን ጸሐፊው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለፀሐይ ስፍራ አዘጋጀ››
‹‹እነርሱ›› የሚያመለክተው ምናልባት ሰማያትን ነው፡፡
የፀሐይ መውጣት እንደ ሙሽራ እንደሆነ ጸሐፊው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፀሐይ ደስ እያለው ወደ ሙሽራዪቱ እንደሚሄድ ሙሽራ ነው››
ብርታትና ድምቀቱን ለማሳየት ጸሐፊው ፀሐይን ከሯጭ ጋር ያመሳስለዋል፡፡
‹‹ፈጣን ሯጭ››
ምድርና ሰማይ የሚገናኙበት መስመር
ወደ ‹‹ሌላው›› የሚያመለክተው ሌላውን አድማስ ነው፡፡ ትርጒሙ ውስጥ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ሌላው አድማስ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሙቀቱ ለሁሉም ይደርሳል››
ሦስቱም የሚያመለክቱት መላውን ሰው ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰው››
‹‹ልምድ የሌለው›› ወይም፣ ‹‹ያልተማረ››
‹‹እውነት›› ወይም፣ ‹‹ተገቢ››
‹‹ማስተዋል የሚሰጥ››
‹‹ፍጹም ትክክል››
የያህዌ ሕግ የሚገዛና የሚቀመስ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከገዛኸው ከወርቅ ይበልጣል… ከቀመስኸው ከማር ይበልጥ ይጣፍጣል››
‹‹ዋጋው›› የሚለው ቃል ካለፈው ሐረግ ውስጠ ታዋቂ ነው፤ መደገምም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከብዙ የጠራ ወርቅ ዋጋው ይበልጣል››
‹‹ንጹሕ ወርቅ›› ወይም፣ ‹‹ውድ ወርቅ››
ይህ ቃል ከተነገረው በላይ እውነት መሆኑን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የበለጠ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባርያህን ያስጠነቅቁታል›› ወይም፣ ‹‹ለባርያህ ማስጠንቀቂያ ናቸው››
‹‹በእነርሱ›› የሚለው የያህዌን ቅዱስ ትእዛዞች ያመለክታል፡፡
አክብሮቱን ለማሳየት ዳዊት ለእግዚአብሔር ሲናገር ራሱን ባርያ በማለት ይጠራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እጠነቀቃለሁ››
በጥያቄ ያቀረበው አጽንዖት ለመስጠት ነው፤ ጠንከር ተደርጐ በዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የራሱን ስሕተት ማስተዋል የሚችል የለም››
‹‹ካደረግሁት ስውር በደል››
ፈሊጣዊው አነጋገር ባርያው ማድረግ ከማይፈልገው ኀጢአት መራቅ እንደሚፈልግ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባርያህን ከማድረግ ጠብቀው›› ወይም፣ ‹‹እንዳላደርግ ርዳኝ››
አክብሮቱን ለማሳየት ለእግዚአብሔር ሲናገር ዳዊት ራሱን ባርያ በማለት ይጠራል፡፡ መዝሙር 19፥11 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ኀጢአት ሰውን የሚገዛ ንጉሥ እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኀጢአቶቼ እንደ ንጉሥ አይግዙኝ››
‹‹አንተ ላይ እንዳላምፅ አድነኝ›› ወይም፣ ‹‹ብዙ ኀጢአት ከማድረግ››
እነዚህ ቃሎች በአንድነት ሲወሰዱ አንድ ሰው የሚናገረውና የሚያስበው ሁሉ ማለት ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምናገረውና የማስበው ሁሉ››
‹‹በፊትህ ተቀባይነት ያለው›› ወይም ‹‹ደስ የሚያሰኝህ››
ፊት ፍርድና ሚዛንን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአንተ ፍርድ››
ጸሐፊው ያህዌ ከጠላቶቹ የሚሸሸግበት ዐለት እንደሆነ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ፣ አንተ ለእኔ እንደ ዐለት ነህ››
ይህ መዝሙር የሚጀምረው ሰዎች ለእስራኤል ንጉሥ እየተናገሩ ነው፡፡
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
‹‹ይህ በአምልኮ ጊዜ ለመዘምራን መሪ የሚሆን ነው››
ይህም ማለት 1) መዝሙሩን የጻፈ ዳዊት ነው፤ ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው፤ ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹አንተን›› የሚለው ንጉሡን ነው፡፡
‹‹በችግር ቀን›› ወይም፣ ‹‹ችግር ሲገጥምህ››
ይህም ማለት፣ 1) እዚህ ላይ፣ ‹‹ስም›› የያህዌን ኀይል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የያዕቆብ አምላክ ኀይል ይጠብቅህ›› ወይም፣ ‹‹የያዕቆብ አምላክ በኃይሉ ይጠብቅህ›› ወይም 2) እዚህ ላይ፣ ‹‹ስም›› እግዚአብሔርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የያዕቆብ አምላክ ይጠብቅህ››
እግዚአብሔር በመቅደሱ ሆኖ መርዳቱ ርዳታ መላክ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ከመቅደሱ ረድኤት ይላክልህ››
ሁለቱም ቃሎች የሚያመለክቱት በኢየሩሳሌም ያለውን የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነው፡፡
‹‹ያስብህ›› የተባለው እግዚአብሔር ስለሚረሳ አይደለም፡፡ ያስታውስህ ወይም ያስብልህ ለማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ያስታውስህ››
ይህ ቃል የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡
ይህ ቃል እንዴት እንደሚዘምሩ ወይም የሙዚቃ መሣሪያቸውን እንደሚጫወቱ ለሕዝብ የሚናገር የሙዚቃ አገላለጽ ነው፡፡ አንዳንድ ትርጒሞች የዕብራይስጡን ቃል ይጽፋሉ፤ አንዳንድ ትርጒሞች ያንን አያደርጉም፡፡ መዝሙር 3፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
‹‹ይለግሥህ››
‹‹ልብ›› የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ ‹‹መሻት›› የሚለውን ስም ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምትሻውን›› ወይም፣ ‹‹የምትፈልገውን››
‹‹ዕቅድ›› የሚለውን የነገር ስም ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያቀድኸውን ሁሉ ለማሳካት ይርዳህ››
‹‹እኛ›› የሚለው ሕዝቡን ነው፡፡ በንጉሡ ድል ደስ ይላቸዋል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ስም›› ክብርንና ዝናን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለአምላካችን ክብር›› ወይም፣ ‹ለአምላካችን ዝና››
‹‹የድል ባንዲራ እናነሣለን›› እንዲህ የሚያደርጉት በጠላቶቻቸው ላይ ድል ስለሰጣቸው እግዚአብሔርን ለማመስገን ነው፡፡
‹‹የለመንኸውን ሁሉ ይስጥህ››
ቃሉ እዚህ ጥቅም ላይ የዋለው መዝሙሩ ቆም የሚልበትን ቦታ ለማመልከት ነው፡፡ ንግግሩ ከሕዝቡ ወደ ንጉሡ እንዲሸጋገር፡፡
‹‹እኔ›› የሚለው ምናልባት በዚህ ክፍል እየተናገረ ያለውን ንጉሡን ያመለክት ይሆናል፡፡
ንጉሡ በሦስተኛ ሰው ደረጃ ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በመጀመሪያ ሰው ደረጃ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የቀባውን እኔን… ይመልስልኛል… ይታደገኛል››
በኢየሩሳሌም እንዳለው ቤተ መቅደስ ሁሉ፣ እግዚአብሔር በሰማይም ይኖራል (መዝሙር 20፥2 ይመ.)፡፡
የእግዚአብሔር ቀኝ እጅ ኀይሉን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በታላቅ ብርታቱ ይታደገዋል››
‹‹ሰረገላ›› እና፣ ‹‹ፈረስ›› የንጉሡን ሰራዊት ይወክላሉ፡፡
‹‹ይታመናሉ›› ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌሎች በፈረስ ይታመናሉ››
‹‹እኛ›› የሚያመለክተው ጸሐፊውንና አንባቢዎቹን ነው፡፡
‹‹እነርሱ›› የሚያመለክተው በሰረገሎችና በፈረሶች የሚተማመኑትን ሰዎች ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ያሰነካክላቸዋል፤ ይጥላቸዋል››
ሁለቱም ግሦች ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ሁለቱም የሚያመለክቱት በጦርነት መሸነፍን ነው፡፡
‹‹እኛ ተነሥተን ቀጥ ብለን እንቆማለን›› ሁለቱን ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ሁለቱም የሚያመለክቱት በጦርነት ድል ማድረግን ነው፡፡
ይህም ማለት፣ 1) ንጉሡን እንዲጠብቀው ሕዝቡ እግዚአብሔርን እየለመኑ ነው፡፡ ወይም 2) ንጉሡ በሦስተኛ ሰው ደረጃ ስለ ራሱ መናገር ቀጥሏል፡፡
አንዳንድ ትርጒሞች ዕብራይስጡን በተለየ ሁኔታ ይተረጉሙታል፡፡ አንዳንዶች ሕዝቡ ለንጉሣቸው ለያህዌ እየተናገሩ እንደሆነ ተርጉመውታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሥ፣ ስንጠራህ ሰማን››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
‹‹ይህ በአምልኮ እንዲጠቀምበት ለመዝሙር መሪው ነው››
ይህም ማለት፣ 1) መዝሙሩን የጻፈው ዳዊት ነው፤ ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው፤ ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው፡፡
ይህ ጠላቶቹን እንዲያሸንፍ ያህዌ ለንጉሡ የሰጠው ኀይል መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሆይ፣ ጠላቶቹን እንዲያሸንፍ አንተ ኀይል ስለ ሰጠኸው››
‹‹በጣም ደስ አለው››
እግዚአብሔር ንጉሡን ከጠላቶቹ እንዳዳነው ግልጽ ነው፡፡ ‹‹መዳን›› የሚለውን የነገር ስም ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከጠላቶቹ ስላዳንኸው››
‹‹የልቡ መሻት›› እዚህ ላይ ‹‹ልብ›› የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የልቡ መሻት›› ወይም፣ ‹‹እርሱ የተመኘው››
‹‹እንቢ አላልኸውም›› ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰጠኸው››
‹‹ከንፈሮች›› የሰውን ሁለንተና ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የለመነህን›› ወይም፣ ‹‹የጠየቀህን››
ይህ እንዴት እንደሚዘምሩ ወይም የሙዚቃ መሣሪያ እንደሚጫወቱ ለማሳሰብ የተሰጠ የሙዚቃ አገላለጽ ነው፡፡ አንዳንድ ትርጒሞች የዕብራይስጡን ቃል ጽፈዋል፡፡ ሌሎች ግን ያንን አላደረጉም፡፡ መዝሙር 3፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
‹‹በረከት›› የሚለውን የነገር ስም፣ ‹‹በበረከት›› ወይም፣ ‹‹መልካም ነገር›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በብዛት ባረክኸው›› ወይም፣ ‹‹ብዙ መልካም ነገር ሰጠኸው››
አንድ ሰው ራስ ላይ ዘውድ መድፋት፣ እርሱን ንጉሥ ማድረግ ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ንጹሕ ወርቅ›› ለንጉሡ የተሰጠውን ታላቅ ክብር ይወክላል፡፡
‹‹ሕይወት›› የሚለውን ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ረጅም ዘመን እንዲኖር ለመነህ አንተም ያንኑ አደረግህለት››
ይህም ማለት፣ 1) በጣም ረጅም ዘመን፤ ወይም 2) የዘላለም ሕይወት፤ ወይም 3) ረጅም የትውልድ ሐረግ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹የንጉሡ ክብር›› ወይም፣ ‹‹የንጉሡ ዝና››
‹‹እርሱ ላይ ክብርና ሞገስ አደረግህ፡፡›› ንጉሡን ሀብታምና ኀያል ማድረግ፣ እርሱ ላይ ክብርና ሞገስ ማድረግ ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሀብታምና ኀያል አደረግኸው››
‹‹ፈቀድህለት›› ወይም፣ ‹‹ልትሰጠው ፈቀድህ››
‹‹የማይጠፉ በረከት›› ወይም፣ ‹‹ሁሌም የሚኖር በረከት››
‹‹በፊትህ የመሆን ደስታ›› ወይም፣ ‹‹ወደ አንተ በመቅረብ የሚገኝ ደስታ››
‹‹ታማኝነት›› የሚለውን መለወጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልዑል ለኪዳኑ ታማኝ በመሆኑ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከንጉሥነቱ ማንም አይነቀንቀውም››
‹‹እጅ›› ኃይልን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኀይልህ ትይዛለች›› ወይም፣ ‹‹በኀይል ትይዛለህ››
‹‹የአንተ›› እና፣ ‹‹አንተ›› ሲል፣ 1) ንጉሡን ነው ወይም 2) እግዚአብሔርን ነው፡፡
ይህ ከዐረፍተ ነገሩ የመጀመሪያ ክፍል ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ እግዚአብሔር ጠላቶቹን የሚቋቋምበት ኀይል ለንጉሡ እንደሚሰጠው አጠንክሮ ይናገራል፡፡
‹‹በቁጣህ ስትገለጥ››
‹‹የአንተ›› እና፣ ‹‹አንተ›› ሲል፣ 1) እግዚአብሔርን ነው ወይም 2) ንጉሡን ማለቱ ነው፡፡
ያህዌ ወይም ንጉሡ ጠላቶቻቸውን መደምሰሳቸው ጠላቶቻቸው ያህዌ ወይም ንጉሡ ምድጃ ውስጥ የሚጥሏቸው እንጨት እንደሆኑ ተነግሮአል፡፡
ሁለቱም ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ያህዌ ጠላቶቹን ጨርሶ መደምሰሱ የእርሱ መዓት እነርሱን ፈጽሞ የሚያጠፋ እሳት እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ሁለቱም ሐረጐች ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ከጠላቶቻቸው አንድ እንኳ እንደማይቀር ነው አጽንዖት የሚሰጡት፡፡
‹‹ያቅዳሉ›› - ‹‹እነርሱ›› የሚያመለክተው የእግዚአብሔርንና የንጉሡን ጠላቶች ነው፡፡
‹‹አንተ ላይ ክፉ ነገር ለማድረግ››
‹‹ዕቅድ አወጡ›› ወይም፣ ‹‹አሤሩ››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ያህዌ ብርታትህን አሳየን›› ወይም 2) ‹‹ያህዌ አንተ ብርቱ በመሆንህ እኛም ከፍ እንላለን›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹መዘመር›› እና፣ ‹‹ማመስገን›› ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፡፡ ‹‹ኀይል›› የሚለው እግዚአብሔርንና ኀይሉን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ኀይል ስለሆንህ በዝማሬ እናመሰግንሃለን››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
‹‹ይህ የመዘምራን መሪ በአምልኮ ጊዜ የሚጠቀምበት ነው››
ይህ የሚያመለክተው የዜማውን ስልት ሊሆን ይችላል፡፡
ይህም ማለት፣ 1) መዝሙሩን የጻፈው ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ጸሐፊው፣ ‹‹አምላኬ›› የሚለውን የደገመው እግዚአብሔር እንዲሰማው አጥብቆ መፈለጉን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
ጸሐፊው ጥያቄውን ያነሣው እግዚአብሔር እንደ ተወው ስለ ተሰማው ነው፡፡ ይህን ጥያቄ እንደሆነ መተው ይሻላል፡፡ እንደ ዐረፍተ ነገር መተርጐምም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አምላኬ ሆይ፣ አንተ እንደ ተውኸኝ ይሰማኛል!››
‹‹ብቻዬን ተውኸኝ››
ጸሐፊው ጥያቄውን ያነሣው እግዚአብሔር ከእርሱ በጣም እንደ ራቀ ስለ ተሰማው ነው፡፡ ይህን ጥያቄ እንደሆነ መተው ይሻላል፡፡ በዐረፍተ ነገር መተርጐምም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ እኔን ከማዳንና ከመቃተቴ ቃል ርቀሃል››
እግዚአብሔር እንዳልሰማው ጸሐፊው የነበረው ስሜት እግዚአብሔር ከመቃተቱ ቃል በጣም የራቀ ያህል መሆኑን ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለሚሰማኝ ጭንቀት ስናገር የማትሰማኝ ለምንድነው?›› ወይም ‹‹ስለ መከራዬ ነገርሁህ አንተ ግን ወደ እኔ አልመጣህም››
ጸሐፊው፣ ‹‹ቀን›› እና፣ ‹‹ሌሊት›› በተሰኙ ቃሎች የተጠቀመው ዘወትር ወደ እግዚአብሔር እንደሚጸልይ ለማመልከት ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሁንም እየተናገርሁ ነው››
‹‹የእስራኤል ምስጋና አንተ እንደ ንጉሥ የምትቀመጥበት ዙፋን ነው›› የእስራኤል ምስጋና እግዚአብሔር ተቀምጦ የሚገዛበት ዙፋን ወይም እግዚአብሔር የሚኖርበት ቤት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ንጉሥ ነህ፤ የእስራኤል ሕዝብ ያመሰግንሃል››
እዚህ ላይ፣ ‹‹የእስራኤል›› የእስራኤልን ሕዝብ ይወክላል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አላሳፈርሃቸውም›› ወይም ‹‹አልጣልሃቸውም››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አዳንሃቸው›› ወይም ‹‹የለመኑህን አደረግህላቸው››
ጸሐፊው እርሱ ትል እንደሆነ ይናገራል፡፡ ይህም እርሱ ከንቱ እንደሆነ ወይም ሰዎች እንደ ከንቱ ነገር እንደሚቆጥሩት አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ እንደ ትል ነኝ እንጂ፣ ሰው አይደለሁም››
ሁለቱም ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ‹‹ሕዝብም የናቀኝ›› የሚለውን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ሁሉ ዋጋ እንደሌለኝ በመቁጠር ይጠሉኛል››
እነዚህ ሦስት ሐረጐች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፤ ሰዎች ምን ያህል እንዳዋረዱት አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡
ይህ ሰውን የመናቅ ምልክት ነው፡፡
ሰዎች እንዲህ ያሉት በጸሐፊው ለማፌዝ ነው፡፡ ያህዌ እንደሚታደገው በእርግጥ አያምኑም፡፡
‹‹እስቲ ያህዌ ይታደገው››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ያህዌ በእርሱ ደስ ተሰኝቶአልና›› ወይም 2) ‹‹እርሱ በያህዌ ደስ ተሰኝቶአልና››
ጸሐፊው፣ ‹‹ግን›› በሚል ቃል የተጠቀመው ለምን እርሱን ለመርዳት እንደማይመጣ ግራ መጋባቱን ለማሳየትና እግዚአብሔር ለመጠየቅ ነው፡፡
ይህ ‹‹እንድወለድ አደረግህ›› ማለት ነው፡፡
ይህ ማለት ገና ሕፃን እያለ በያህዌ ይተማመን ነበር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእናቴ ጡት እጠባ በነበረበት ጊዜ እንኳ››
‹‹ተጣልሁ›› የሚለው ቃል ያህዌ እንደራሱ ልጅ ተቀብሎ ተጠነቀቀለት ለማለት ጥቅም ላይ የዋለ ቃል ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ተወለድሁ አንተ ተቀበልኸኝ››
ይህ የሚያመለክተው ያህዌ ዘወትር ለጸሐፊው ይጠነቀቅለት እንደ ነበር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ሆይ፣ አንተ ተጠነቀቅህልኝ››
‹‹ከመወለዴ በፊት››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ እኔ ቅረብ››
ጸሐፊው፣ ‹‹መከራ ወደ እርሱ እየቀረበ ያለ ነገር እንደሆነ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቼ ወደ እኔ እየቀረቡ ነውና››
‹‹ረዳት የለም››
ጸሐፊው ጠላቶቹ እንደ ኮርማ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ ይህ የሚያሳየው ጠላቶቹ ምን ያህል አደገኛና ብርቱ መሆናቸውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ኮርማዎች የከበቡኝ ብዙ ጠላቶች አሉኝ እነርሱ ዙሪያዬን እንደ ቆሙ ኀይለኛ የባሳን በሬዎች ናቸው››
ጸሐፊው ጠላቶቹ እርሱን ለመብላት አፋቸውን እንደ ከፈቱ አንበሶች እንደሆኑ ይናገራል፡፡ ጠላቶቹ እርሱን ለማዋረድ ሐሰት እየተናገሩ ይሆናል፡፡ ወይም እንደሚያጠቁት እየዛቱበት ይሆናል፡፡
ጸሐፊው ጠላቶቹ እንደ አንበሳ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ ይህም ጠላቶቹ ምን ያህል ኀይለኞችና አደገኞች መሆናቸውን አጽንዖት ይሰጣል፡፡
ይህን በሌለ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ውሃ የፈሰሰሁ መሰለኝ››
ከእንስራ ወደ ውጭ እንደ ፈሰሰ ውሃ ያበቃለትና ፍጹም ደካማነት እንደ ተሰማው ጸሐፊው ይናገራል፡፡
‹‹ዐጥንቶቼ ሁሉ ተናጉ›› ጸሐፊው አንድ ዐይነት የአካል ሕመም ደርሶበት ይሆናል፡፡ ወይም ስሜታዊውን ሕመም እንደ አካላዊ ሕመም እያመለከተ ይሆናል፡፡
ልቡ እንደ ሰም እንደ ቀለጠ ሰው፣ ጸሐፊው ከእንግዲህ ምንም ወኔ እንደሌለው ይናገራል፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ልብ›› የሚያመለክተው፣ ‹‹ወኔን›› ነው፡፡
በአንጻራዊ በጣም ዝቅ ባለ ሙቀት እንኳ የሚቀልጥ ነገር
‹‹እኔ ውስጥ››
ጸሐፊው በቀላሉ እንደሚሰበር የደረቀ ሸክላ ስባሪ ዐቅመ ቢስነት እንደ ተሰማው ይናገራል፡፡
እቤት ውስጥ ጥቅም ላይ የሚውል ከሸክላ የተሠራ ነገር
‹‹ምላሴ ከትናጋዬ ጋር ተጣበቀ›› ምናልባትም ጸሐፊው በጣም ጠምቶት እንደ ነበር እየተናገረ ይሆናል፡፡ ወይም መድከሙ የመድረቅ ያህል እንደሆነበት እየተናገረ ይሆናል፡፡
‹‹የሞት ዐፈር›› ማለት 1) ከሞተ በኃላ ወደ ዐፈር የተለወጠ ሰው ማለት ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንድሞትና ዐፈር እንድሆን አደረግኸኝ›› ወይም 2) ስለ መቃብርና በዚያም አማካይነት እግዚአብሔር ጸሐፊው እንዲሞት እንዳደረገ መናገሩ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በመቃብሬ አጋደምኸኝ››
‹‹አንተ›› የሚለው የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡
ጸሐፊው ጠላቶቹ እንደ ውሾች እንደሆኑ ይናገራል፡፡ ጠላቶቹ የሞተ እንስሳ እንደሚበሉ የዱር ውሾች ወደ እርሱ እየቀረቡ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቼ እንደ ውሾች ከበቡኝ››
‹‹የክፉዎች ጉባኤ›› ወይም፣ ‹‹የክፉዎች ቡድን››
ክብ ሠርተው ቆሙ
ይህም ስለ ውሾቹ ነው የሚናገረው ጸሐፊው ጠላቶቹ እንደሚናከሱና በጥርሳቸው እጆችና እግሮቹን እንደ ቸነከሩ ይናገራል፡፡
ስል በሆነ ነገር ወጉኝ
ይህም ማለት፣ 1) ጸሐፊው በጣም ከሲታ ስለ ነበር ዐጥንቶቹን ማየት ይችላል ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐጥንቶቼን ሁሉ ማየት እችላለሁ›› ወይም፣ ‹‹ዐጥንቶቼን መንካት እችላለሁ›› ወይም 2) ይህ የሚናገረው ስለ ውሾቹ ሲሆን፣ ሥጋውን ከገነጣጠሉ በኃላ ዐጥንቶቼን ማየት ቻሉ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ያዩኛል›› እና፣ ‹‹ይመለከቱኛል›› በመሠረቱ አንድ ቢሆኑም፣ ሰዎች በፍርሃት እንደሚያዩትና እንደሚቀልዱበት አጽንዖት ይሰጣል፡፡
‹‹በልብሴ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ እኔ ቅረብ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ብርታት›› የሚያመለክተው ብርታት የሚሰጠውን ያህዌን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብርታት ሰጠኸኝ››
‹‹ነፍስ›› የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታደገኝ››
ሰይፍ ለአደገኛ ጠላት የሚሰጥ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሊገድሉኝ የሚፈልጉ›› ወይም፣ ‹‹ጠላቶቼ››
‹‹የከበረች ሕይወቴን›› ወይም፣ ‹‹ያለችኝን ብቸኛ ሕይወቴን››
ጸሐፊው ጠላቶቹ ምን ያህል አደገኞች መሆናቸውን አጽንዖት ለመስጠት የዱር ውሾች፣ አንበሶችና የዱር በሬዎች እንደሆኑ ይናገራል፡፡ በተጨማሪም ጥፍር፣ አፍና ቀንድ በምሳሌያዊ አነጋገር እንስሳትን ሁሉ ያመለክታል፡፡ ጸሐፊው ለእነዚህ ነገሮች አጽንዖት የሰጠው እንስሶች ሌላውን ለመግደል የሚጠቀሙት በእነዚህ ነገሮች በመሆኑ ነው፡፡
እዚህ ላይ ‹‹ዱር›› የሚለው ቃል እንስሶቹን ማንም ይዞአቸው ወይም አልምዶአቸው፡፡ እንደማያውቅ ለማመልከት ነው፡፡
‹‹ስምህን አሳውቃለሁ›› እዚህ ላይ፣ ‹‹ስም›› የእግዚአብሔርን ባሕርይና ማንነት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለ ባሕርይህ እናገራለሁ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ወንድሞቼ›› ማለት፣ ‹‹እስራኤላውያን ወገኖቼ›› ወይም፣ ‹‹እንደ እኔ ያህዌን ለሚያመልኩ›› ማለት ነው፡፡
‹‹እኔና እስራኤላውያን ወገኖቼ በአንድነት ስንሰባሰብ›› ወይም ‹‹ያህዌን በሚያመልኩ ሰዎች ስከበብ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹አንተ›› በነጠላ ቁጥር ሳይሆን የተነገረው በብዙ ቁጥር ነው፡፡
ሁለቱም የሚያመለክቱት አንድን ሕዝብ ነው፡፡
‹‹እርሱን በጣም ፍሩት›› ወይም፣ ‹‹የእግዚአብሔር ኀይል ያስደንቃችሁ››
ይህም ማለት፣ 1) መከራ ላይ ስለሆነ የተጨነቀውን ሰው አልናቀም ወይም 2) የተጨነቀውን ሰው መከራ አቅልሎ አላየም ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
በመሠረቱ ሁለቱም ተመሳሳይ ናቸው፤ የተጨነቀውንና በመከራ ያለውን እግዚአብሔር አለመርሳቱን አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡
አጥብቆ አልጠላም
እዚህ ላይ፣ መከራ የሚያመለክተው ሰውየውን ነው፡፡ አንድን ነገር መጸየፍ አጥብቆ መጥላት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የተጨነቀውን ሰው መከራ አጥብቆ አልጠላም››
ይህም ማለት፣ 1) ጸሐፊው እግዚአብሔር መከራ ውስጥ ያሉትን እንዴት እንደሚያይ እየተናገረ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መከራ ውስጥ ያሉት… ከእነርሱ… መከራ ውስጥ ያሉት ጮኹ›› ወይም 2) ጸሐፊው በተለይ እርሱን እንዴት እንደሚያይ እየተናገረ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከመከራዬ የደረሰብኝ ጭንቀት… ከእኔ… ጮኽሁ››
ከሰው ፊትን መሰወር እርሱን ችላ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ትኩረቱን ከእርሱ አላነሣም›› ወይም፣ ‹‹ችላ አላለውም››
‹‹አደመጠ›› ጩኸታቸውን ሲሰማ ምላሽ መስጠቱ ግልጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መለሰ›› ወይም፣ ‹‹ረዳ››
‹‹አንተ›› የሚለው ያህዌን ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ጸሐፊው ለእግዚአብሔር እንደሚያቀርብ ቃል የገባውን ነው፡፡
‹‹እርሱ›› የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡ ‹‹አንተ›› ሊባልም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተን በሚፈሩ ፊት››
ይህ የሚያመለክተው ጸሐፊው ቃል የገባውን መሥዋዕት ካቀረበ በኃላ የሚኖረውን የኅብረት ምግብ ነው፡፡ እርሱ ለመሥዋዕት ያቀረበውን እንስሳ ክፍል እንዲበሉ ችግረኞችን ይጋብዛል፡፡
ያህዌን ማወቅና እርሱን ደስ ማሰኘት የሚፈልጉ እርሱን ራሱን ለማግኘት እንደሚፈልጉ ተነግሯል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ልብ›› የሰውን ሁለንተና ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለዘላለም ሕያው ሁኑ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹የእናንተ›› የሚለው ችግረኞቹን ነው፡፡
ለያህዌ መታዘዝ የሰዎች ወደ ያህዌ መመለስ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌን ያስታውሱታል ይታዘዙለታል››
ይህ ከመጀመሪያው ዐረፍተ ነገር ክፍል ጋር ተመሳሳይ ነገር ነው የሚናገረው፡፡ ጸሐፊው በየቦታው ያሉ ሰዎች ሁሉ ያህዌን እንደሚያመልኩና እንደሚታዘዙለት አጽንዖት ይሰጣል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ክብርንና ምስጋናን መስጠትን ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹አንተ›› የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡ ከመጀመሪያው ዐረፍተ ነገር ክፍል ጋር እንዲጣጣም በሦስተኛ ሰው ደረጃ መተርጐም አለበት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፊቱ››
‹‹መንግሥት የሚገባው ለያህዌ ነው›› እዚህ ላይ፣ ‹‹መንግሥት›› የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን እንደ ንጉሥ መግዛት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ንጉሥ ነውና››
‹‹ሕዝቦች›› የሚያመለክተው ሰዎችን ሁሉ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በየአገሩ ያሉ ሰዎች››
ሰዎቹ በአንድነት በደስታ ይበላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አብረው ይበላሉ›› ወይም፣ ‹‹የደስታ ምግብ አብረው ይበላሉ››
ሁለቱም ሐረጐች የሚያመለክቱት ስለ አንድ ወገን ነው፡፡ ሰዎች ሁሉ ሟች ስለ ሆኑ ሁለቱም የሚናገሩት ስለ ሰዎች ሁሉ ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ዐፈር›› የሚያመለክተው መቃብርን ነው፡፡ ‹‹ወደ ዐፈር የሚወርዱ›› የሚለው የሚያመለክተው የሚሞቱ ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እየሞቱ ያሉ›› ወይም፣ ‹‹የሚሞቱ››
‹‹ሕይወታቸውን ማዳን የማይችሉ›› ወይም፣ ‹‹ራሳቸውን ከሞት የማያድኑ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ትውልድ›› የሚያመለክተው ትውልዱ ውስጥ ያሉትን ሰዎች ነው፡፡ ‹‹የሚመጣ›› የሚያመለክተው የወደ ፊቱን ጊዜ ሲሆን እንደሚሄድና አንድ ቦታ እንደሚደርስ ነገር አድርጐ ይናገራል፡፡
‹‹ትውልድ›› የሚያመለክተው ትውልዱ ውስጥ ያሉትን ሰዎች ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚቀጥለው ትውልድ ሰዎች›› ወይም፣ ‹‹ልጆቻቸው››
‹‹ጌታን በተመለከተ›› ወይም፣ ‹‹ጌታ ስላደረገው››
‹‹ጽድቁ›› የሚለውን የነገር ስም፣ ቅጽል ማድረግ ይቻላል፡፡ ‹‹እርሱ ያደረገውን የጽድቅ ሥራ ይነግራሉ››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
በአብዛኛው በዚህ መዝሙር ክፍል ራሱን እንደ በግ ጌታን ደግሞ እንደ እረኛ አድርጐ ዳዊት ይጽፋል፡፡
ይህም ማለት፣ 1) መዝሙሩን የጻፈ ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ጸሐፊው ያህዌ እንደ እረኛ እንደሆነ ይናገራል፡፡ ይህም እረኛ ለበጐቹ እንደሚያስብ ያህዌም ለሰዎች እንደሚያስብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እንደ እረኛዬ ነው›› ወይም፣ ‹‹እረኛ ለበጐቹ እንደሚያስብ ያህዌ ለእኔ ያስብልኛል››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚያስፈልገኝ ሁሉ አለኝ››
ጸሐፊው ራሱን እንደ በግ ያህዌን እንደ እረኛ ያቀርባል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጉን በለመለመ መስክ እንደሚያሳርፍ እረኛ ዕረፍት ይሰጠኛል››
ጸሐፊው ራሱን እንደ በግ ያህዌን እንደ እረኛ ያቀርባል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጉን በዕረፍት ውሃ ዘንድ እንደሚመራ እረኛ የሚያስፈልገኝን ሁሉ ያቀርብልኛል፡፡››
‹‹ረጋ ያለ ውሃ›› ወይም፣ ‹‹ረጋ ብሎ የሚወርድ ውሃ›› ይህ ውሃ ለመጠጥ ተስማሚ ነው፡፡
ይህ መዝሙር እረኛ ለበጐቹ እንደሚያስብ እግዚአብሔርም ለእኛ እንደሚያስብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህ ማለት ደካማውን ሰው እግዚአብሔር ብሩቱ ያደርገዋል ያሳርፈዋል ማለት ነው፡፡
እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሕይወት መኖርን ለአንድ ሰው ማሳየት በጉን በትክክለኛ መንገድ እንደሚመራ እረኛ መሆን እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በትክክል መኖርን ያሳየኛል››
‹‹ስለ ስሙ›› የሚለው ሐረግ የእርሱን ማንነት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለ ማንነቱ›› ወይም፣ ‹‹ሰዎች እንዲያከብሩት››
ይህ መዝሙር እረኛ ለበጐቹ እንደሚያስብ እግዚአብሔርም ለእኛ እንደሚያስብልን መናገር ቀጥሏል፡፡
ከባድ መከራ የደረሰበት ሰው በጨለማና አደገኛ ሸለቆ ውስጥ እንደሚሄድ ሰው መሆኑን ጸሐፊው ይናገራል፡፡ በዚያ በጐች ይጠፋሉ፤ በአደገኛ አውሬ ይጠቃሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕይወቴ በሞት ጥላ ሸለቆ ውስጥ እንደሚሄድ ቢሆን እንኳ››
‹‹ጉዳት›› የሚለውን የነገር ስም ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንዳች ነገር ይጐዳኛል ብዬ አልፈራም››
‹‹አንተ›› የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡
በትርና ምርኩዝ እረኞች በጐቻቸውን ከአደጋ ለመጠበቅ የሚጠቀሙባቸው ስለሆነ ጥበቃን ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በበትርና በምርኩዙ በጐቹ እንደሚጠብቅ እረኛ እኔንም ስለምትጠብቀኝ አልፈራም››
እግዚአብሔር በቤቱ እንግድነት ተቀብሎ እንደሚጠብቀው ሰው እንደሆነ ጸሐፊው ይናገራል፡፡
ገበታ ግብዣን ያመለክታል፤ ሰዎች ምግቦችን ሁሉ ገበታው ላይ ይኖራሉ፡፡
የዚህ ትርጒም ጸሐፊው እርሱ የተከበረ የጌታ እንግዳ እንደሆነና እርሱም ከአደጋ ስለሚጠብቀው እንደማይሰጋ ጸሐፊው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ጠላቶቼ እያዩ››
ሰዎች ለእንግዳው ክብር ራሱን በዘይት ይቀቡት ነበር፡፡
ወይን ሞልቶ የሚፈስስ ጽዋ ብዙ በረከትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሞልቶ እስኪፈስ ድረስ ጽዋዬን ሞላኸው›› ወይም፣ ‹‹ብዙ በረከት ሰጠኸኝ››
ያህዌ ለሰው ደግና ታማኝ መሆኑ በጐነትና ኪዳናዊ ታማኝነት ያንን ሰው እንደሚከተሉት ተደርጐ ተነግሯል፡፡ ‹‹በጐነት›› እና፣ ‹‹ታማኝነት›› የተሰኙ የነገር ስሞች እንደ ቅጽል መተርጐም ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእኔ አንተ በእርግጥ መልካምና ታማኝ ነህ››
‹‹ሕይወት›› የሚለውን የነገር ስም ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሕይወት እስካለሁ ድረስ››
ይህም ማለት፣ 1) የያህዌን ዘላለማዊ ቤት ያመለክታል ወይም 2) በኢየሩሳሌም ያለውን የያህዌን ቤቴ መቅደስ ያመለክታል፡፡ ከተቻለ ሁለቱንም ሐሳቦች በሚያካትት ሁኔታ ተርጉመው፡፡
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ለዘላለም›› ወይም 2) ‹‹በሕይወት እስካለሁ ድረስ››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
ይህም ማለት፣ 1) መዝሙሩን የጻፈው ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው፡፡
‹‹ሞላዋ›› የሚለው የነገር ስም፣ ‹‹የሞላት›› በሚል ግሥ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሷን የሞላ ሁሉ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹በባሕር ላይ መሠረታት›› እና፣ ‹‹ውሆች ላይ አጸናት›› ማለት በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው በዚያ ዘመን የነበሩ ዕብራውያን ምድራቸው በባሕር እንደ ተመሠረተችና በጥልቅ ውሆች ላይ እንደ ጸናች ያምኑ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መሠረቷን ባሕር ላይ አደረገ፤ ጥልቅ ውሆችም ላይ አጸናት››
እነዚህ ሐረጐች በአንድነት ጥቅም ላይ የዋሉት ከምድር በታች ያለውን ግዙፍና ጥልቅ ውቅያኖስ ለማመልከት ነው፡፡
‹‹ከታች ጥልቅ ውስጥ ያለው ውሃ››
ሁለቱም ጥያቄዎች በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ጸሐፊው ወደዚያ ሄዶ ያህዌን የሚያመልክ ማን ሊሆን እንደሚችል እየጠየቀ ነው፡፡
‹‹ማን ወደ ላይ ይሄዳል›› ወይም፣ ‹‹ማን መውጣት››
ይህ የሚያመለክተው ኢየሩሳሌም ያለው የጽዮን ተራራ ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው የያህዌን ቤተ መቅደስ ነው፡፡ ቤተመቅደሱ ያለው በኢየሩሳሌም በጽዮን ተራራ ላይ ነው፡፡
‹‹እርሱ›› ሲል አንድ ግለ ሰብ ማመልከቱ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያላቸው… የማያስገዙ… የማይምሉ››
‹‹እርሱ›› ሲል አንድ ግለ ሰብ ማመልከቱ አይደለም፡፡ ባለፈው ቁጥር የተጠቀሱትን ንጹሕ ልብ ያላቸውን እያመለከተ ነው፡፡ ‹‹በረከት›› የሚለውን የነገር ስም፣ ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ይባርካቸዋል››
‹‹ጽድቅ›› የሚለውን የነገር ስም፣ ‹‹በጽድቅ›› በማለት መግለጽ ይቻላል፡፡ ‹‹አዳኝ›› የሚለውን፣ ‹‹መዳን›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር በጽድቅ ይፈርድለታል ደግሞም ያድነዋል››
‹‹ትውልድ›› ሰዎችን ሁሉ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነርሱን የሚፈልጉ ሰዎች እንዲህ ናቸው››
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች የሚያመለክቱት ተመሳሳይ ነገር ነው፡፡ ሁለቱም የሚናገሩት እግዚአብሔርን ለማምለክ ወደ ቤተ መቅደስ የሚሄዱትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ እግዚአብሔር የሚቀርቡ የእስራኤልን አምላክ የሚያመልኩ ናቸው››
ያህዌን ለማምለክ ወደ ቤተ መቅደስ መሄድ እርሱን መፈለግ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
‹‹ፊት›› ሙሉውን ሰው ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የያዕቆብን አምላክ››
የሁለቱም ሐረጐች ትርጒም በጣም ተቀራራቢ ነው፡፡ ‹‹ደጆች›› እና፣ ‹‹በሮች›› የሚያመለክቱት የቤተ መቅደሱን ደጆች ነው፡፡ ጸሐፊው ደጆቹ ሰው እንደሆኑ አድርጐ ይናገራል፡፡ ደጆቹን የሚከፍት ጠባቂው ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንት የጥንት ደጆች ተከፈቱ›› ወይም፣ ‹‹እነዚህን የጥንት ደጆች ክፈቱ››
እንደ፣ ‹‹ራስ›› ቀና የሚል የደጃፉ ክፍል ግልጽ አይደለም፡፡ ግን የሚወክለው ደጁን ሁሉ ነው፡፡
ጸሐፊው ያህዌ ጦርነት የሚዋጋ ብርቱ ጦረኛ እንደሆነ ይናገራል፡፡
የሁለቱም ሐረጐች ትርጒም ተመሳሳይ ነው፡፡ ‹‹ደጆች›› እና፣ ‹‹በሮች›› የሚያመለክቱት የቤተ መቅደሱን ደጆች ነው፡፡ ጸሐፊው ደጆቹ ሰው እንደሆኑ አድርጐ ይናገራል፡፡ ደጆቹን የሚከፍት ጠባቂው ነው፡፡ መዝሙር 24፥7 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንት የዘላለም ደጆች ተከፈቱ›› ወይም፣ ‹‹እነዚህ የዘላለም ደጆችን ክፈቱ››
ቀና የሚለው የደጃፉ ‹‹ራስ›› ግልጽ አይደለም፡፡ ሆኖም ደጃፉን ሁሉ ይወክላል፡፡
እንዴት እንደሚዘምሩ ወይም ሙዚቃ እንደሚጫወቱ ለሰዎች የሚያመለክት ሙዚቃዊ አገላለጽ ሊሆን ይችላል፡፡ አንዳንድ ትርጒሞች የዕብራይስጡን ቃል ይጽፋሉ፤ ሌሎች ግን ይተውታል፡፡ መዝሙር 3፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
‹‹ሕይወቴን አነሣለሁ›› ምሳሌያዊ አባባል ነው፡፡ ይህም ማለት፣ 1) ጸሐፊው ራሱን ለያህዌ እየሰጠ ነው፤ ማለት ሙሉ በሙሉ በያህዌ ይታመናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ራሴን ለአንተ እሰጣለሁ›› ወይም 2) የምስጋና ጸሎት ለያህዌ ማቅረቡ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አመልክሃለሁ፤ ከፍ አደርግሃለሁ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቼ እንዲያሳፍሩኝ አትተዋቸው››
‹‹እኔን በማሸነፍ ደስ አይበላቸው›› - ‹‹በእኔ ላይ›› የሚለው ሐረግ ጠላቶቹ እንዳሸነፉትና በድል እንደ ቆሙ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔን በማሸነፍ ደስ አይበላቸው››
‹‹አንተን ተስፋ የሚያደርጉ አይፈሩ›› በጠላት መሸነፍ እፍረት ያመጣል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተን ተስፋ የሚያደርጉን ጠላት አያሸንፋቸው››
‹‹የሚታመኑብህ››
‹‹አታላዮች›› ወይም፣ ‹‹የሚያጭበረብሩ››
‹‹ምንም ምክንያት ሳይኖር››
ሁለቱም ሐረጐች ተመሳሳይ ናቸው፡፡ እንዴት እንደሚኖር እግዚአብሔርን ሰውን ማስተማሩ እርሱን በትክክለኛው መንገድ መምራት ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡
‹‹በአንተ ታምኛለሁ›› ወይም ‹‹አንተን በትዕግሥት እጠብቃለሁ››
መመራትና ማስተማር ተመሳሳይ ሲሆኑ፣ መመሪያ መስጠት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለአንተ እውነት በመታዘዝ ሕይወቴን እንዴት እንደምመራ አስተምረኝ››
‹‹መዳኔ›› የሚለውን ‹‹የምታድነኝ›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምታድነኝ››
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ እግዚአብሔር ይረሳል ማለት አይደለም፡፡ ጸሐፊው እግዚአብሔርን እየጠየቀ ያለው የርኅራኄና የታማኝነት ሥራውን እንዲያስብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አስታውስ›› ወይም፣ ‹‹አስብ››
‹‹ርኅራኄ›› እና፣ ‹‹ታማኝነት›› የተሰኙትን የነገር ስሞች ቅጽል ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለኪዳንህ ርኅሩኅና ታማኝ መሆንህን››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እነርሱ›› በማለት ሰውኛ የሚያደርገው የእግዚአብሔርን ርኅራኄና ኪዳናዊ ታማኝነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ሁሌም እንደዚያ ነበርህ››
‹‹ኀጢአት›› የሚለውን የነገር ስም፣ ‹‹ኀጢአቴን›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በልጅነቴ ጊዜ አንተ ላይ የፈጸምሁትን በደል››
‹‹መተላለፌንም›› የሚለውን፣ ‹‹ዐመፃየንም›› ማለት ይቻላል፡፡ ‹‹አንተ ላይ የፈጸምሁትን ዐመፅ››
ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ እግዚአብሔር ይረሳል ማለት አይደለም፡፡ ጸሐፊው እግዚአብሔርን እየጠየቀ ያለው እንዲያስበው ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አስበኝ›› ወይም፣ ‹‹አስብ››
‹‹ታማኝነት›› እና፣ ‹‹ቸርነት›› የሚለውን ትጽል ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ አንተ ቸር ስለሆንህ በኪዳንህ ታማኝ ሁንልኝ››
እግዚአብሔር ከሰው የሚፈልገው አኗኗር እርሱ እንዲሄድ የሚፈልገው መንገድ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ትሑት ሰዎች›› ወይም፣ ‹‹ትሑት የሆኑ››
‹‹መንገድ›› የሚለው ምሳሌያዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከኪዳኑና ከታማኝነቱ የተነሣ ያህዌ ሁሌም ይወደናል››
‹‹በስምህ›› የሚለው የያህዌን ማንነት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በማንነትህ›› ወይም፣ ‹‹ሰዎች እንዲያከብሩህ››
‹‹ኀጢአት›› የሚለውን፣ ‹‹ያደረግሁት ኀጢአት›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያደረግሁት ኀጢአት ብዙ ስለሆነ ይቅር በለኝ››
ይህ ጥያቄ፣ ‹‹ያህዌን የሚፈራውን ሰው›› እንደ አዲስ ርዕሰ ጉዳይ ያስተዋውቃል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌን ስለሚፈራ ሰው እነግራችኃለሁ››
ይህ የሚናገረው ስለ አንድ ሰው አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚፈሩ… ያስተምራቸዋል… በመረጠላቸው… ሕይወታቸው… ዘሮቻቸው››
እንዴት መኖር እንዳለበት ያህዌ ሰውን ማስተማሩ መሄድ የሚገባውን መንገድ ለእርሱ መምረጡ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
‹‹እግዚአብሔር ያበለጽገዋል›› ወይም፣ ‹‹ጌታ ያበለጽጋቸዋል››
‹‹ያህዌ… ወዳጅ ነው›› አንዳንዶች፣ ‹‹ያህዌ ምስጢሩን›› በማለት ተርጉመውታል፡፡ ምስጢሩን ለእነርሱ መናገሩ ምን ያህል የጠበቀ ወዳጃቸው መሆኑን ያመለክታል፡፡
‹‹ዐይኖች›› ማየትን ይወክላሉ፡፡ እንዲረዳው ያህዌን እንደሚያይ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዲረዳኝ ሁሌም ያህዌን እመለከታለሁ›› ወይም ‹‹እንዲረዳኝ ሁሌም በያህዌ እታመናለሁ››
መረብ ወጥመድ ነው፡፡ አደጋ ላይ ያሉ ሰዎች እግሮቻቸው በመረብ እንደ ተጠላለፉ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአደጋ ያወጣኛል››
ያህዌ ትኩረቱን ሰው ላይ ማድረጉ ወደ እርሱ መመለስ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
‹‹ልብ›› የሰውን ስሜት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ከባድ ችግር ደርሶብኛል››
‹‹ከጭንቀቴ አድነኝ›› ይህ ጭንቀት ሰው ከውስጡ የሚወጣበት ነገር እንደሆነ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከጭንቀቴ ታደገን›› ወይም፣ ‹‹ከጭንቀቴ ፋታ ስጠኝ››
‹‹ጭንቀት›› የሚለው ቃል የነገር ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚያስጨንቁኝ ነገሮች›› ወይም፣ ‹‹የሚያስፈሩኝ ነገሮች››
‹‹መከራዬን ልብ በል››
‹‹መከራ›› የሚለውን የነገር ስም ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያስጨነቀኝ ነገር›› ወይም፣ ‹‹ምን ያህል እንደ ተጐዳሁ››
‹‹ስቃይ›› የሚለውን የነገር ስም ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያስቸገሩኝ ነገሮች››
‹‹በጣም ጠሉኝ›› ወይም፣ ‹‹አጥብቀው ጠሉኝ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቼ እንዲያሳፍሩኝ አትተዋቸው››
ለጥበቃ ወደ ያህዌ መሄድ ወደ እርሱ መጠጋት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጥበቃ እንድታደርግልኝ ወደ አንተ እጠጋለሁ››
‹‹ታማኝነት›› እና፣ ‹‹ቅንነት›› እንደ ሰው የሚጠብቁ ነገሮች እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ እነዚህን የነገር ስሞች ቅጽል ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታማኝ መሆኔና ቅን የሆነውን ነገር ማድረጌ ይጠብቁኝ›› ወይም፣ ‹‹ጌታ ሆይ፣ ታማኝና ቅን ስለሆንሁ ጠብቀኝ››
‹‹አድነኝ››
‹‹እስራኤልን አድነው›› ‹‹ወይም እስራኤልን ዋጀው››
እዚህ ላይ ‹‹እስራኤል›› የእስራኤልን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤልን ሕዝብ… ከመከራዎቻችን››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
ይህም ማለት፣ 1) መዝሙሩን የጻፈ ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው፡፡
‹‹መመላለስ›› አኗኗርን የሚያመለክት ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ኖርሁ››
‹‹ያህዌን›› በተመለከተ በሦስተኛ ሰው ደረጃ የተነገረውን በሁለተኛ ሰው ደረጃ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአንተ››
መጠራጠር ሚዛን መሳትና ወዲያ ወዲህ ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያለ መጠራጠር››
‹‹መርምረኝ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹የውስጤ›› እና፣ ‹‹ልቤ›› ዝንባሌን ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዝንባሌዬ መልካም መሆን አለመሆኑን መርምር››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ዐይን›› የሰውን ሐሳብና አንድን ነገር ዐይን ፊት ማድረግ ስለዚያ ነገር መገንዘብን ያመለክታል፡፡ ‹‹ታማኝነት›› የተሰኘውን የነገር ስም እንደ ቅጽል መተጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ሁልጊዜም ኪዳናዊ ታማኝነትህን እገነዘባለሁ›› ወይም፣ ‹‹አንተ ለኪዳንህ ታማኝ መሆንህን ሁሌም እገነዘባለሁ››
‹‹መመላለስ›› አኗኗርን ይወክላል፡፡ ‹‹ታማኝነት›› የተሰኘውን የነገር ስም እንደ ቅጽል መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕይወቴን እንደ አንተ ታማኝነት እኖራለሁ›› ወይም፣ ‹‹አሁን እንደምኖረው የምኖረው አንተ ታማኝ ስለሆንህ ነው››
‹‹…ወዳጅ አልሆንም›› ወይም፣ ‹‹ከ… አልቀመጥም››
‹‹ሌሎችን ከሚያታልሉ››
ይህም ማለት ከዐረፍተ ነገሩ የመጀመሪያ ክፍል ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሐሰተኞች ጋር አልተባበርሁም››
‹‹ግብዞች›› ወይም፣ ‹‹የሚዋሹ››
‹‹ክፉ ለማድረግ የሚሰበሰቡ››
ይህ ቅጽል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐመፀኛ ሰዎች›› ወይም፣ ‹‹ዐመፅ የሚያደርጉ››
ይህ ምንም ኀጢአት ወይም በደል አለማድረግን ለማመልከት እጅ የመታጠብን ሥርዐት የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡
ይህ እስራኤላውያን የለመዱት አምልኮ ነው፡፡
ይህም ማለት፣ 1) ይህ የተጻፈው ከዳዊት ዘመን በኃላ ቢሆን ኖሮ፣ በኢየሩሳሌም ያለውን ቤተ መቅደስ ያመለክት ነበር፡፡ ወይም 2) ይህን የጻፈው ዳዊት ከሆነ እርሱን የሚያመልኩበትን ቦታ እንዲሠሩለት ለሕዝቡ የተናገረው ድንኳን ነው ማለት ነው፡፡
‹‹ክብር›› የሚወክለው የእግዚአብሔርን ሐልዎትና ኀይል ሲሆን፣ በጣም ደማቅ ብርሃን ጋር ይመሳሰላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝብህ የሓልዎትህን ክቡር ብርሃን የሚያዩበትን ቦታ››
‹‹ማስወገድ›› መደምሰስ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከኀጢአተኞች ጋር አታጥፋኝ››
‹‹አታስወግድ›› የሚለው ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወይም ሕይወቴን አታስወግድ››
‹‹ደም የጠማቸው›› ሰው መግደል የሚፈልጉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሌሎችን ደም ማፍሰስ ደስ የሚላቸው›› ወይም፣ ‹‹ነፍሰ ገዳዮች››
‹‹እጅ›› መላውን ሰው ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የደም ሰዎች››
‹‹ክፉ ዕቅድ››
ይህ ሐረግ ጸሐፊው ስለ ክፉ ሰዎች ከመናገር ስለ ራሱ ወደ መናገር መመለሱን ያመለክታል፡፡
‹‹መመላለስ›› አኗኗርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በተአማኒ ሕይወት እኖራለሁ››
‹‹እግሮች›› መላውን ሰው ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እቆማለሁ››
‹‹እግሮች›› መላውን ሰው ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እቆማለሁ››
‹‹ደልዳላ ስፍራ፣ 1) ደህና ቦታ ማለት ሊሆን ይችላል ወይም 2) መልካም ፀባይ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ከእስራኤል ሕዝብ ጋር ስሰበሰብ አመሰግንሃለሁ››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
ይህም ማለት፣ 1) መዝሙሩን የጻፈ ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው፡፡
እዚህ ላይ ‹‹ብርሃን›› ሕይወትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የሕይወቴ ምንጭ ነው››
ጥያቄው ዳዊት የሚፈራው አለመኖሩን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንንም አልፈራም››
ይህ ያህዌ ሰዎች የሚጠጉበት ቦታ እንደሆነ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሰላም እንድኖር የሚጠብቀኝ ያህዌ ነው››
ጥያቄው ዳዊትን የሚያስደነግጠው ነገር አለመኖሩን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚያስደነግጠኝ የለም››
አንድን ሰው ጨርሶ ማጥፋት የእርሱን ሥጋ መብላት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ቃል በቃል ሥጋውን ይበላሉ ማለት አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሊያጠፉኝ››
ሁለቱም ቃሎች ተመሳሳይ ናቸው፡፡ እነዚህ ወደ እርሱ የቀረቡ ክፉ አድራጊዎች ናቸው፡፡
ይህ የሚያመለክተው የጸሐፊው ጠላቶች እርሱን የማጥፋት ዕቅዳቸው አለመሳካቱን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አልተሳካላቸውም›› ወይም፣ ‹‹ፈረሰባቸው››
‹‹ሰራዊት ቢከበኝ እንኳ›› ወይም ‹‹ሰራዊት ድንኳኑን በዙሪያየ ቢያደርግ እንኳ››
‹‹ልብ›› መላውን ሰው ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አልፈራም››
የጸሐፊው ጠላቶች ራሳቸው ጦርነት እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቼ ሊወጉኝ ቢመጡ እንኳ››
‹‹እግዚአብሔር እንደሚረዳኝ እተማመናለሁ››
‹‹ያንን እንዳገኝ ያህዌን እጠይቀዋለሁ››
አጥብቆ አንድን ነገር የሚፈልግና ያንን እንዲሰጠው ዘወትር ያህዌን የሚለምን ሰው አንድን ነገር ማግኘት እንደሚፈልግ ሰው እንደሆነ ተነግሯል፡፡
አስደናቂው የእግዚአብሔር ባሕርይ ውበት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እጅግ ድንቅ መሆኑን እንዳይ››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ያህዌ ከእኔ የሚፈልገውን ለመጠየቅ›› ወይም 2) ‹‹መቅደሱ ውስጥ ስለ እግዚአብሔር ረጋ ብዬ እንዳስብ››
‹‹በመከራ ጊዜ›› ወይም፣ ‹‹መከራ ሲደርስብኝ››
‹‹እንዲደብቀኝ››
ሁለቱም የሚያመለክቱት ጸሐፊው እግዚአብሔርን የሚያመልክበትን መገናኛ ድንኳን ነው፡፡
‹‹መሸፈኛ›› የሚለው ቃል የሚያመለክተው መደበቂያና መሸሸጊያ ቦታ ነው፡፡
እግዚአብሔር ጸሐፊውን ከጠላቶቹ ማዳኑ ጠላቶቹ የማይደርሱበት ከፍ ያለ ዐለት ላይ እንዳደረገው መሆኑ ተነግሯል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ጠላቶቹን ሲያሸንፍ ጸሐፊው ያገኘውን ኩራት ወይም ክብር ነው፡፡ በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቼን ሳሸንፍ ሰዎች ያከብሩኛል›› ወይም፣ ‹‹ጠላቶቼን እንዳሸንፍ በማድረግ እግዚአብሔር ያከብረኛል፡፡››
‹‹ድምፅ›› የሚናገር ወይም የሚጣራ ሰውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሰማኝ››
ይህ የሚያመለክተው ያህዌ የጸሐፊውን ጸሎት እንደሚሰማና የለመነውን እንደሚያደርግለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጸሎቴን መልስ›› ወይም፣ ‹‹የለመንሁህን አድርግልኝ››
‹‹ልብ›› የሰውን አእምሮና ሐሳብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በልቤ አልሁ›› ወይም፣ ‹‹ለራሴ አልሁ››
ወደ ያህዌ ለመጸለይ ወደ ቤተ መቅደስ የሚሄድ ሰው ያህዌን ለመፈለግ እንደሚሄድ ሰው እንደሆነ ተነግሯል፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ፊት›› የእግዚአብሔርን ሁለንተና ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለጸሎት ወደ ቤተ መቅደስህ እመጣለሁ››
ወደ ያህዌ ለመጸለይ ወደ ቤተ መቅደስ የሚሄድ ሰው ያህዌን እንደሚፈልግ ተነግሯል፡፡ እዚህ ላይ ‹‹ፊት›› የእግዚአብሔርን ሁለንታ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ አንተ ለመጸለይ ወደ ቤተ መቅደስህ እመጣለሁ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ፊት›› የያህዌን ትኩረት ይወክላል፤ ፊትን መሰወር ችላ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ችላ አትበለኝ›› ወይም፣ ‹‹ለእኔ ማሰብህን አትተው››
ዳዊት ትሕትናውን ለማሳየት ራሱን፣ ‹‹ባርያህ›› ይላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አትቆጣኝ››
‹‹መጣል›› እና፣ ‹‹መተው›› ሁለቱም ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ጸሐፊው እግዚአብሔር እንዲተወው እንደማይፈልግ አጥብቆ ይናገራል፡፡
‹‹እኔን›› የሚለው ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔን አትተወኝ›› ወይም፣ ‹‹እኔን አትጣለኝ››
‹‹መዳኔ›› የሚለውን፣ ‹‹የምታድነኝ›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምታድነኝ አምላክ›› ወይም፣ ‹‹የምታድነኝ አንተ ስለሆንህ››
‹‹አባትና እናቴ የሚተውኝ ቢሆን እንኳ››፤ እንዲህ አድርገዋል ወይም ያደርጋሉ ማለቱ አይደለም፡፡ ዋናው ነጥብ ያንን ቢያደርጉ እንኳ እግዚአብሔር እንደማይተወው መናገሩ ነው፡፡
‹‹ያህዌ ይጠብቀኛል›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ይጠነቀቅልኛል››
የሰው አኗኗር የሚሄድበት መንገድ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንድኖር የምትፈልገውን አስተምረኝ›› ወይም፣ ‹‹እንዳደርግ የምትፈልገውን አስተምረኝ››
ያህዌ ጸሐፊውን ከጠላቶቹ መጠበቁ መሰናከል ወይም መውደቅ በማይችልበት መንገድ እርሱን መምራት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠብቀኝ››
ፍላጐት የሚለውን የነገር ስም ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቼ የሚፈልጉትን እንዲያደርጉብኝ አሳልፈህ አትስጠኝ››
እዚህ ላይ ‹‹መነሣት›› ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን፣ ከሳሾች ክስ ለማቅረብ ፍርድ ቤት ውስጥ ቆመዋል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ላይ ክፉ ለመናገር ቆመዋል››
ዐመፅ የሚረጭ ነገር እንደሆነ እዚህ ላይ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ላይ ክፉ ነገር እንደሚያደርጉ ይናገራሉ››
ጥያቄውን በሌላ መልኩ ማቅረብ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንድ ክፉ ነገር ይደርስብኛል››
‹‹ቸርነት›› የሚለውን እንደ ቅጽል ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የሚያደርገው መልካም ነገር››
ይህ የሚያመለክተው በሕይወት መኖርን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሕይወት እያለሁ››
በዚህ ጥቅስ፣ 1) ጸሐፊው ለራሱ እየተናገረ ነው ወይም 2) ጸሐፊው ለሌሎች እየተናገረ ነው ወይም 3) ሌላ ሰው ለጸሐፊው እየተናገረ ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ልብ›› መላውን ሰው ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በርታ››
የመዝሙሩ መደምደሚያ እንዲሆን ይህ ቃል መጨረሻ ላይ ተነግሯል፡፡
እግዚአብሔር ሰዎችን መቅጣቱ እነርሱን ማራቅ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ በዚህ ምሳሌያዊ ቋንቋ ያህዌ ወደ እስር ቤት፣ ምርኮ ወይም ሞት እያራቃቸው እንደሆነ ሊያመለክት ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አታስወግደኝ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ባልንጀራ›› ሰዎችን ሁሉ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሰዎች ጋር ሰላም ከሚናገሩ››
‹‹ልብ›› የሰውን አእምሮና ሐሳብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ግን ስለ እነርሱ ክፉ ከሚያስቡ››
ሁለቱም ሐረጐች ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ በአንድነት የተነገሩት እግዚአብሔር ሊቀጣቸው እንደሚገባ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
‹‹እጅ›› ሰው የሚያደርገውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዳደረጉት ነገር››
‹‹የሚገባቸውን ሰጣቸው››
ይህም ማለት፣ 1) እግዚአብሔር ክፉዎች ላይ ስለሚያደርገው ነገር ዳዊት እርግጠኛ ነው ወይም 2) ዳዊት እግዚአብሔር ክፉዎችን እንዲያጠፋ እየለመነ ነው፡፡
‹‹አልተረዱምና›› ሲል ችላ ብለዋል ወይም የያህዌን ሥራ ማክበር አልፈለጉም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ያደረገውን በክብር አላዩምና››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጆች›› ያህዌ ያደረገውን ወይም የፈጠረውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ የፈጠረውን››
የክፉ ሰዎች መቀጣት እነርሱ እግዚአብሔር የሚያፈርሰው ሕንፃ ወይም ከተማ እንደሆኑ ተነግሯል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ድምፅ›› ጸሐፊው የተናገረውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱን ስለምን የተናገርሁትን ሰማ››
‹‹ብርታት›› የሚለውን የነገር ስም፣ ‹‹ብርቱ›› በማለት መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ብርቱ ያደርገኛል››
ይህ የሚያመለክተው ያህዌ ጸሐፊውን ይጠብቀው እንደ ነበር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ይጠብቀኛል››
‹‹ልብ›› መላውን ሰው ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እታመናለሁ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ረዳኝ››
‹‹ልብ›› መላውን ሰው ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ደስ አለኝ››
‹‹ብርታት›› የሚለውን የነገር ስም፣ ‹‹ብርቱ›› በማለት መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሕዝቡን ብርቱ ያደርጋል››
ያህዌ ንጉሡን በሰላም መጠበቁ ያህዌ ንጉሡ ሄዶ የሚሸሸግበት ቦታ እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ንጉሥ እንዲሆን የቀባውን በደህና ይጠብቀዋል››
ይህ የሚያመለክተው ንጉሡን ነው፡፡
ይህ የእግዚአብሔር ሕዝብ የእግዚአብሔር ርስት እንደሆነ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንብረትህ›› ወይም፣ ‹‹የአንተ የሆኑት››
ጸሐፊው ያህዌ እረኛቸው ሕዝቡ ደግሞ በጐቹ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ በጉ ርዳታ ወይም ጥበቃ ከፈለገ እረኛው ይሸከመዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ እረኛ ሆነህ ለዘላለሙ ጠብቃቸው››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
ይህም ማለት፣ 1) መዝሙሩን የጻፈ ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ልጆች›› የሚለው፣ ‹‹ባሕርዩ ያላችሁ›› እንደ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንት ኀያላን››
‹‹ክብር›› እና፣ ‹‹ብርታት›› የተሰኙትን የነገር ስሞች እንደ ቅጽል ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ የከበረና ብርቱ ስለሆነ ያህዌን አመስግኑ››
‹‹ክብር›› የሚለውን የነገር ስም ግሥ ወይም ቅጽል ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለስሙ እንደሚገባው ያህዌን አክብሩ›› ወይም፣ ‹‹ለስሙ እንደሚገባው ያህዌ ክቡር መሆኑን ተናገሩ››
‹‹ለስሙ›› የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ያህዌን ወይም ማንነቱን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለማንነቱ ተገቢ የሆነው››
ይህ ሕዝቡ ለአምልኮ ዝቅ ማለት እንዳለባቸው ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌን ለማምለክ ዝቅ በሉ››
‹‹ቅድስና›› እና፣ ‹‹ግርማ›› የተሰኙትን የነገር ስሞች እንደ ቅጽል መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ የከበረ ውብና ቅዱስ በመሆኑ››
መዝሙሩ የያህዌን ኀይልና ክብር ያሳያል፡፡
የእግዚአብሔር ድምፅ ከሌሎች ጫጫታዎች ሁሉ ይልቅ ጮኽ ያለና ጥርት ያለ ነው፡፡ የውሆችን ድምፅ ከመሳሰሉ ሌሎች ድምፆች በላይ ከፍ ብሎ ይሰማል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ በሚናገርበት ጊዜ ድምፁ ከባሕር ድምፅ ይልቅ ጮኽ ብሎ ይሰማል››
ይህ ባሕሮችን ወይም ውቅያኖሶችን ያመለክታል፡፡ ማዕበሉ ሲነሣና ሲወድቅ እነዚህ ውሆች በጣም ከፍ ያለ ድምፅ ይኖራቸዋል፡፡
እዚህ ላይ ያለ፣ ‹‹ድምፅ›› ሁሉ የያህዌን ንግግር ይወክላል፡፡ ያህዌ ሲናገር ድምፁ ከፍ ያለ በመሆኑ በውሆች ላይ እንደሚሰማና ኀያል በመሆኑም ታላላቅ ዛፎችን እንደሚሰብር ጸሐፊው አጽንዖት ሰጥቶ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሲናገር ድምፁ››
ይህ እግዚአብሔር ሲናገር ድምፁ እንደ መብረቅ ድምፅ እንደሆነ ያመለክታል፡፡ እንደ መብረቅ ድምፅ የያህዌም ድምፅ በጣም ከሩቅ ይሰማል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የክብር አምላክ ድምፅ እንደ መብረቅ ድምፅ ከፍ ያለ ነው›› ወይም፣ ‹‹ክቡር አምላኬ ሲናገር እንደ መብረቅ ያንጐዳጉዳል››
‹‹በሰፊ ውሆች አካል ላይ››
ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር ድምፅ ኀይል መናገር ቀጥሏል፡፡
የሊባኖስ ምድር መናወጥ እንደሚዘልል ጥጃ ተደርጐ ተነግሯል፡፡ ይህ አጽንዖት የሚሰጠው ያህዌ ሲናገር የድምፁ ኀይል ምድሩን እንደሚያናውጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሊባኖስን ምድር እንደ ጥጃ ያዘልለዋል››
ወደ ፊትና ወደ ኃላ ቀለል ያለ ዝላይ
‹‹ያደርገዋል›› እና፣ ‹‹ያዘልለዋል›› የሚለው ከመጀመሪያው ሐረግ ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ እዚህ ላይ መደገም ይችላሉ፡፡ የሰርዮን ምድር መናወጥ እንደሚዘልል ኮርማ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰርዮንን እንደ ኮርማ ያዘልለዋል››
ይህ ሊባኖስ ውስጥ ያለ ተራራ ነው፡፡ የሄርሞን ተራራ ተብሎም ይጠራል፡፡
እዚህ ያለ ‹‹ድምፅ›› ሁሉ የያህዌን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሲናገር ሰማዩ ላይ መብረቅ እንደሚያበራ ያደርጋል››
ይህ የሚያመለክተው መብረቅን ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ድምፅ›› የያህዌን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሲናገር ድምፁ››
‹‹ትልልቅ ዛፎች ይናወጣሉ››
የዛፎቹ ቅጠሎች መወገድ እነርሱን መመንጠር ወይም ልብስ ማስወለቅ እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቅጠሎቹ ከዛፎቹ ላይ እንዲረግፉ ያደርጋል፡፡››
ይህ ያህዌ ይገዛል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ይገዛል›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ንጉሥ ነው››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ጐርፍ›› ምድርን የሚሸፍን ውሃ ነው፡፡
‹‹ሰላም›› የሚለው ቃል የነገር ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነርሱን በማበልጸግና በሰላም እንዲኖሩ በማድረግ ያህዌ ሕዝቡን ይባርካል››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው
‹‹ይህ መዝሙር የተዘመረው ቤተ መቅደሱ የተመረቀ ጊዜ ነበር››
ይህም ማለት 1) መዝሙን የጻፈ ዳዊት ነበር፣ ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው፡፡
እግዚአብሔር እርሱን መታደጉና ከሞት ማዳኑ እርሱን ከጥልቅ ጉድጓድ ማውጣት እንደሆነ ጸሐፊው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ታደግኸኝ››
‹‹ሲኦል›› የሞቱ ሰዎች የሚሄዱበት ስፍራ ስለሆነ ሞትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሞት አዳነኝ››
‹‹ነፍሴ›› የሚለው የሚያመለክተው ጸሐፊውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አወጣኝ››
‹‹መቃብር›› ሞትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከመሞት››
‹‹ቅድስና›› እና፣ ‹‹ማመስገን›› የተሰኙትን የነገር ስሞች፣ ‹‹ምስጋና›› እና፣ ‹‹ቅዱስ›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ቅዱስ መሆኑን አስታውሱ ስለዚህ አመስግኑ›› ወይም፣ ‹‹ቅዱስ ከመሆኑ የተነሣ እግዚአብሔር ያደረገውን አስታውሱ፤ ስለዚህ አመስግኑት››
‹‹ቁጣው የሚቆየው ለአጭር ጊዜ ነው›› ‹‹ቁጣ›› የሚለውን የነገር ስም፣ ‹‹መቆጣት›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚቆጣው ለአጭር ጊዜ ብቻ ነው››
‹‹ለአጭር ጊዜ›› ለጊዜው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለጊዜው››
‹‹ሞገስ›› የሚለውን የነገር ስም፣ ‹‹ቸርነት›› በሚል ቅጽል መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሕይወት ዘመናችን ሁሉ እርሱ ቸር ነው››
ይህ፣ ‹‹ለቅሶ›› እና ‹‹ደስታ›› በተወሰነ ጊዜ የሚመጡ ነገሮች እንደሆነ ተነግሯል›› አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማታ እናለቅስ ይሆናል ጠዋት ግን ደስ ይለናል››
‹‹መረጋጋት›› የሚለው ቃል የነገር ስም ነው፡፡ ጸሐፊው የበለጸገበትንና ሁሌም መልካም የነበረበትን ጊዜ ያስታውሳል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በተረጋጋሁ ጊዜ›› ወይም፣ ‹‹የተረጋጋሁ በመሰለኝ ጊዜ››
‹‹መናወጥ›› መሸነፍን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም አያሸንፈኝም››
‹‹በሞገስህ›› የተሰኘውን የነገር ስም፣ ‹‹ሞገስ›› ወይም፣ ‹‹ቸርነት›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሞገስ ስለሆንኸኝ›› ወይም፣ ‹‹ለእኔ ቸር ስትሆን››
ጸሐፊው የሚሰማውን ደህንነት ከብርቱ ተራራ ጋር አመሳስሎታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከፍ እንዳለ ተራራ ደህንነት እንዲሰማኝ አደረግህ››
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔን መርዳት በተውህ ጊዜ›› ወይም፣ ‹‹ችላ ያልኸኝ ጊዜ››
‹‹ፈራሁ›› ወይም፣ ‹‹ተጨነቅሁ››
‹‹ሞገስ ፈለግሁ›› የሚለው ርዳታ ለመንሁ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንድትረዳኝ ለመንሁ››
ጸሐፊው ያህዌን በሦስተኛ ሰው ደረጃ ያመለክታል፡፡ በሁለተኛ ሰው ደረጃ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታዬ ሆይ፣ ከአንተ››
ጸሐፊ ይህን ጥያቄ ያቀረበው የእርሱ መሞት ለእግዚአብሔር ጥቅም እንደሌለው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብሞትና ወደ መቃብር ብወርድ ምንም ጥቅም የለም››
ጸሐፊው ይህን ጥያቄ ያቀረበው የእርሱ መሞትና መበስበስ እግዚአብሔርን እንደማያመሰግን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐፈር በእርግጥ አያመሰግንህም፤ ታማኝ መሆንህንም ለሌሎች አይናገርም››
ይህ የሚያመለክተው ሲሞት ዐፈር የሚሆነውን የጸሐፊውን ሰውነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚበሰብስ አካሌ››
በጣም ደስ ሲላቸው ማሸብሸብ በአይሁድ ባሕል የተለመደ ነበር፡፡ ‹‹ዋይታ›› እና ‹‹ማሸብሸብ›› እንደ ግሥ ማቅረብ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዋይታዬን ትቼ ደስ ብሎኝ እንዳሸበሽብ አደረግህ››
ማቅ ከዋይታና ከሐዘን ጋር የተያያዘ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ እንዳላዝን አደረግህ››
ደስታ እንደ ልብስ የሚለበስ ነገር እንደሆነ ጸሐፊው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ደስ አሰኘኸኝ››
‹‹ክብሬ›› የሚለው የጸሐፊውን ነፍስ፣ ልብ ወይም ውስጣዊ ሰውነት ያመለክታል፡፡ ይህ ደስ ስላሰኘው እግዚአብሔርን እያመለከ ያለውን የጸሐፊውን ሙሉ ሰውነት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምስጋና እዘምርልሃለሁ››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
‹‹ይህ በአምልኮ ጊዜ ለመዘምራን መሪ ነው››
ይህም ማለት፣ 1) መዝሙሩን የጻፈ ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው፡፡
ጥበቃ እንዲደረግለት ወደ ያህዌ መሄድ እርሱ ውስጥ መሸሸግ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንድትጠብቀኝ ያህዌ ሆይ፣ ወደ አንተ እሄዳለሁ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌሎች እንዲያሳፍሩኝ አታድርግ››
‹‹መጠጊያ ዐለቴ›› ማለት ጥበቃ እንዲያገኝ መለመን ማለት ነው፡፡ ሁለተኛው ሐረግ የመጀመሪያውን ሐረግ ያጠናክራል፡፡
የሚያድን ታላቅ ዐለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔን እንደሚያድን ግዙፍ ዐለት››
ያህዌ ጸሐፊው ከጠላቶቹ የሚድንበት ጠንካራ ምሽግ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ያህዌ ጸሐፊውን ከጥቃት የሚያድን ግዙፍ ዐለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምድንበት ግዙፍ ዐለት››
ያህዌ ጸሐፊው ከጠላቶቹ የሚድንበት ጠንካራ ምሽግ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
‹‹ስም›› የሚወክለው ያህዌን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስምህ እንዲከበር›› ወይም፣ ‹‹እኔ እንዳመልክህ››
‹‹ምራኝ›› እና፣ ‹‹አመልክተኝ›› በመሠረቱ ተመሳሳይ ቢሆኑም፣ ያህዌ እንዲረዳው ያቀረበውን ልመና ያጠነክራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንድሄድ ወደምትፈልገው ምራኝ››
ጸሐፊው በተሰወረ መረብ እንደ ተያዘ ወፍ እንደሆነና ያህዌ ከወጥመዱ ነጻ እንዲያደርገው እንደሚጠብቅ ይናገራል፡፡
ያህዌ ሰዎች ጸሐፊውን እንዳያጠቁ የሚደበቅበት ቦታ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ሁሌም ትጠብቀኛለህ›› ወይም፣ ‹‹ዘወትር ጥበቃ ታደርግልኛለህ››
እግዚአብሔር መንፈስ ነው፤ እዚህ ላይ ግን እጅ እንዳሉት ተነግሯል፡፡ ‹‹እጆችህ›› የሚለው የያህዌን ጥበቃ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹ለጥበቃህ››
‹‹መንፈሴ›› የሚለው የሚያመለክተው ጸሐፊውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ራሴን አኖራለሁ››
‹‹አንተ የምታመንብህ አምላክ ነህ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ከንቱ›› የሚለው ጣዖቶችን ሁሉ ይመለከታል፡፡ ይህን በትርጒም ማብራራት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጣዖቶች ከንቱ ናቸው፤ እነርሱን የሚያገለግሉትን ጠላሁ››
‹‹ደስታ›› እና፣ ‹‹ሐሤት›› የተሰኙት ቃሎች ተመሳሳይ ትርጒም ቢኖራቸውም፣ የደስታውን ታላቅነት አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ ‹‹ታማኝነት›› የሚለውን የነገር ስም እንደ ቅጽል መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ለኪዳንህ ታማኝ ስለሆንህ በጣም ደስ ይለኛል››
ሁለቱም ሐረጐች እግዚአብሔር የጸሐፊውን መከራ እንደሚያውቅ ያመለክታሉ፡፡
‹‹ነፍሴ›› ጸሐፊውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹‹‹ጭንቀቴን››
‹‹እግሮቼ›› ጸሐፊውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አቆምኸኝ››
በዕብራይስጥ ሰፊ ቦታ ደህንነትንና ነጻነትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ነጻ ወደምሆንበት ቦታ››
‹‹ትልቅ መከራ ደርሶብኛል››
‹‹ነፍስ›› እና፣ ‹‹ሥጋ›› ሙሉውን ሰው ያመለክታሉ፡፡
‹‹ሕይወቴ›› ጸሐፊውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ደከምሁ››
‹‹በሐዘኔ ምክንያት… በመቃተቴ ምክንያት››
‹‹አለቀ›› የሚለው ቃል ባይጠቀስም በውስጠ ታዋቂነት ይታወቃል፡፡ ‹‹ዕድሜዬ በመቃተት አለቀ››
‹‹ጉልበቴ›› ጸሐፊውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ደከምሁ››
‹‹ዐጥንት›› የጸሐፊን አካል ጤንነት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጤና አጣሁ››
‹‹ሰዎች ይሰድቡኛል››
‹‹በሁኔታዬ ይደነግጠቃሉ››
ሰዎች ለሞተ ሰው አያስቡም፡፡ ጸሐፊው ሰዎች ስለ እርሱ እንደሚያስቡ አያስብም
ጸሐፊው ጨርሶ ከጥቅም ውጪ እንደሆነ ያስባል፡፡ ‹‹እንደ ተሰበረ የሸክላ ዕቃ ጥቅም የለሽ››
‹‹ብዙ›› የሚለው ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብዙዎች ስለ እኔ ያወራሉ››
‹‹ከብዙ አቅጣጫዎች አስፈሪ ወሬ››
ይህ ማለት መግደል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሊገድሉኝ››
‹‹በእጅህ›› የያህዌን ኀይል ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የወደ ፊት ሕይወቴን ለመወሰን ኀይል አለህ››
‹‹ሊይዙኝ ለሚሞክሩ››
ያህዌ ለእርሱ መልካም ነገር ማድረጉ እርሱ ላይ ፊቱን ማብራት እንደሆነ ጸሐፊው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለባርያህ መልካም አድርግ››
‹‹ታማኝነት›› የሚለውን የነገር ስም እንደ ቅጽል መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለኪዳንህ ታማኝ በመሆንህ አድነኝ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌሎች እንዲያሳፍሩኝ አታድርግ››
‹‹ክፉ ሰዎችን እግዚአብሔር እንዲያሳፍራቸው እፈልጋለሁ››
ይህ የሚመለክተው፣ ‹‹ክፉ ሰዎችን›› ነው፡፡
ይህን ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ የምታደርገው መልካም ነው››
የያህዌ በጐነት እንደ አንዳች ነገር የሚቀመጥ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ለሚያስፈልግ ጊዜ ያስቀመጥኸው››
‹‹አንተን በጣም ለሚያከብሩ››
ጥበቃ ለማግኘት ወደ ያህዌ መሄድ ወደ እርሱ መጠጋት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ መዝሙር 31፥1 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጥበቃ እንድታደርግላቸው ወደ አንተ ለሚመጡ››
ሁለቱም ሐረጐች እግዚአብሔር ይጠብቃቸዋል ማለት ናቸው፡፡
የያህዌ ማደሪያ ጸሐፊው ደህንነት የሚያገኝበት ትልቅ ግንብ እንደሆነ ተነግሯል
እዚህ ላይ፣ ‹‹መጠለያ›› አደጋ የሌለበት ቦታ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አደጋ የሌለበት ቦታ ታዘጋጅላቸዋለህ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹አንደበት›› ጸሐፊው ላይ ክፉ የሚናገሩ ሰዎችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቻቸው ክፉ መናገር የማይችሉበት››
‹‹ታማኝነት›› የሚለውን የነገር ስም እንደ ቅጽል መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ለኪዳኑ ታማኝ መሆኑን በአስደናቂ ሁኔታ አሳየኝ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከፊትህ አስወገድከኝ››
ያህዌ፣ ‹‹በዐይኖቹ›› ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ››
‹‹ልመና›› የሚለውን ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለርዳታ ስለምን ሰማኸኝ››
ይህ የሚያመለክተው ታማኝ ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታማኝ የሆኑ ሰዎች››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ይከፍላቸዋል›› ቅጣትን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለትዕቢተኞች የሚገባቸውን ቅጣት ሁሉ ይሰጣቸዋል››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
ይህም ማለት 1) መዝሙሩን የጻፈ ዳዊት ነው፡፡ ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ይህ የአዘማመርን ስልት የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡
እነዚህ ሐረጐች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፡፡ በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር መተላለፉን ይቅር ያለው፣ ኀጢአቱንም የሸፈነለት››
ይቅር የተባለ ኀጢአት ከእንግዲህ ማንም እንዳያየው የተሸፈነ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኀጢአቱ የታለፈለት›› ወይም፣ ‹‹ሆን ተብሎ ኀጢአቱ የተረሳለት››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እንደ ንጹሕ የሚያየው›› ወይም፣ ‹‹በያህዌ ፊት በደለኛ ያልሆነ››
‹‹መንፈስ›› የሚያመለክተው ሰውየውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሽንገላ የሌለበት›› ወይም፣ ‹‹ፍጹም ቅን የሆነ››
‹‹ዐጥንቶቼ›› የሚያመለክተው ጸሐፊውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እየተጐዳሁ ነው›› ወይም፣ ‹‹የበለጠ እየደከምሁ ነው››
ይህም ማለት ‹‹ዘወትር›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁልጊዜ››
እነዚህ ሁለት ጽንፎች በመካከል ያለውን ሁሉ ይጨምራሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁልጊዜ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡ ይህ ሐረግ በሙሉ፣ ‹‹ጐዳኸኝ›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም አሰቃየኸኝ››
የዳዊት ኀይል በድርቅ ጊዜ እንደሚጠወልግ ትንሽ ለምለም ተክል ጋር ተመሳስሎአል፡፡
ይህ እዚህ ላይ እንዴት እንደሚዘምሩ ወይም የሙዚቃ መሣሪያ እንደሚጫወቱ የሚያመለክት ሙዚቃዊ አገላለጽ ሊሆን ይችላል፡፡ አንዳንድ ትርጒሞች የዕብራይስጡን ቃል ይጽፋሉ ሌሎች ትርጒሞች ግን ትተውታል፡፡ መዝሙር 3፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
‹‹በጣም በተጨነቁ ጊዜ››
አስቸጋሪ ሁኔታዎች እንደ ጐርፍ እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ችግሮች እንደ ጐርፍ ሲመጡ እነዚህ ሰዎች ምንም አይሆኑም››
ጸሐፊው ከጠላቶቹ ከደረሰበት ጥቃት ያህዌ መሸሸጊያ እንደሆነው ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ከጠላቶቼ የምደበቅበት ቦታ ነህ››
ምሳሌው የሚያመለክተው ያህዌ ለጸሐፊው ጥበቃ ማድረጉ የድል ዝማሬ እንዲያቀርብ ምክንያት እንደሆነው ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአንተ የተነሣ የድል ዝማሬ አቀርባለሁ››
ይህ እዚህ ላይ እንዴት እንደሚዘምሩ ወይም የሙዚቃ መሣሪያቸውን እንደሚጫወቱ ለሰዎች የሚናገር ሙዚቃዊ አገላለጽ ሊሆን ይችላል፡፡ አንዳንድ ትርጒሞች የዕብራይስጡን ቃል ይጽፋሉ፤ ሌሎች ግን ይተውታል፡፡ መዝሙር 3፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
‹‹ማስተማር›› እና፣ ‹‹መምራት›› ተመሳሳይ ነገሮች ቢሆኑም፣ ጠበቅ ያለ ትምህርትን ለማመልከት አጽንዖት ተሰጥቷቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መንገዱን በተመለከተ ማንኛውንም ነገር አስተምርሃለሁ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እኔ›› ሲል ያህዌ በቀጥታ ለዳዊት እየተናገረ ሊሆን ይችላል፡፡
በትክክለኛው መንገድ መኖር ጸሐፊው የሚሄድበት መንገድ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕይወትህን እንዴት እንደምትኖር››
‹‹ዐይኔ›› የሚለው የያህዌ ትኩረት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ትኩረቴን አንተ ላይ አደርጋለሁ›› ወይም፣ ‹‹እጠብቅሃለሁ››
ጸሐፊው ማስተዋል የሌላቸውን ሰዎች ከፈረስና ከበቅሎ ጋር ያመሳስላቸዋል፡፡ ይህም ማለት፣ 1) ጸሐፊው ለአንባቢዎቹ የያህዌን ቃል እየተናገረ ነው፤ ‹‹ሁላችሁም ማስተዋል እንደሌላቸው… እንደ ፈረስ አትሁኑ›› ወይም 2) ለብዙዎች እንደሚናገር ያህዌ ለጸሐፊው እየተናገረ ነው፡፡
ሁለቱም ነገሮች ፈረሶችና በቅሎዎች እንዲሄዱ ወደሚፈልጉት ቦታ ለመምራት የሚጠቀሙባቸው ናቸው፡፡
‹‹ሰው ሁሉ እንዲሄዱ የሚፈልገው›› እዚህ ላይ፣ ‹‹አንተ›› ነጠላ ቁጥር ቢሆንም፣ አንድን ሰው ነጥሎ እየተናገረ አይደለም፡፡
ያህዌ ለሰው ታማኝ መሆኑና እርሱንም መጠበቁ የያህዌ ኪዳናዊ ታማኝነት ያንን ሰው እየከበበው እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ‹‹ታማኝነት›› የሚለው የነገር ስም እንደ ቅጽል ሊተረጐም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ለኪዳኑ ታማኝ በመሆኑ፣ በእርሱ የታመነውን ይጠብቀዋል››
እዚህ ላይ፣ ‹‹በያህዌ›› ያህዌ ያደረገውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ባደረገው ደስ ይበላችሁ››
ይህ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንት ጻድቃን ሰዎች››
‹‹ደስ እያላችሁ ጩኹ›› ወይም፣ ‹‹ከደስታ የተነሣ ጩኹ››
‹‹ልብ›› ሰውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቅን ልብ ያላችሁ ሰዎች››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
‹‹በያህዌ›› የሚለው ያህዌ ለእነርሱ ያደረገውን ያመለክታል፡፡ ‹‹ያህዌ ባደረገላችሁ ደስ ይበላችሁ››
‹‹ያህዌን ማመስገን ለቅኖች የተገባ ነው››
እያንዳንዱ ቁጥር በጣም ተመሳሳይ ትርጒም ያላቸው ሁለት መስመሮች አሉት፡፡
‹‹የቀና›› የሚለው እውነተኛ የሆነ ነገርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሁሌም አደርጋለሁ ያለውን ያደርጋል››
እነዚህን የነገር ስሞች በተግባር መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጽድቅና እውነት የሆነውን ነገር ማድረግ ይወድዳል›› ወይም፣ ‹‹ጽድቅና እውነት የሆነውን ነገር የሚያደርጉትን ይወድዳል››
በዓለም ማንኛውም ቦታ ያሉ ሰዎች የያህዌን ኪዳናዊ ታማኝነት ማስረጃ ማየት መቻላቸው ኪዳናዊ ታማኝነቱ ምድርን እንደ ሞላ ተነግሯል፡፡ ‹‹ኪዳናዊ ታማኝነት›› የሚለውን የነገር ስም እንደ ቅጽል መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድር የትኛውም ቦታ ያሉ ሰዎች ያህዌ ለኪዳኑ ታማኝ መሆኑን ማየት ይችላሉ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ለኪዳኑ ታማኝ ስለ መሆኑ በምድር ሁሉ ማስረጃ አለ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በቃሉ አማካይነት ያህዌ ሰማያትን ሠራ››
ይህ የሚያመለክተው የያህዌን ቃል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በቃሉ››
እያንዳንዱ ቁጥር በጣም ተመሳሳይ ትርጒም ያላቸው ሁለት መስመሮች ይዞአል፡፡
‹‹ግድብ ውስጥ እንዳለ›› ጸሐፊው ስለ ባሕር መፈጠር ሲናገር ያህዌ ውሆችን በክምር እንዳደረገ ይናገራል፡፡
ጸሐፊው ስለ ውቅያኖስ መፈጠር ሲናገር እግዚአብሔር በአንድ ስፍራ እንዳከማቸው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰው እህልን በጐተራ እንደሚያከማች እርሱም ውቅያኖስን በአንድ ስፍራ አከማቸ››
ይህ መላው ምድርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድር ያለ ሁሉ››
‹‹በፍርሃት ይቁም›› ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን፣ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያክብሩት››
‹‹በቦታቸው ሆኑ›› ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን፣ ‹‹ተፈጠሩ›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መሆን ጀመሩ››
እያንዳንዱ ቁጥር በጣም የሚመሳሰሉ ትርጒሞች ያሏቸው ሁለት መስመሮች ይዞአል፡፡
‹‹ያህዌ ያጠፋል›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ይሰብራል››
‹‹ሕዝቦች›› የእነዚህ አገሮችን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የተለያዩ ሕዝቦች ወገን››
ኅብረት በጦርነት ጊዜ አብረው የጋራ ጠላት እንዲወጉ በሁለት ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ ወገኖች መካከል የሚደረግ ስምምነት ነው፡፡
‹‹የሰዎች ፍላጐት›› አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰዎች ክፉ ምክክር››
‹‹ይጸናል›› ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን፣ ‹‹ይኖራል›› ማለት ነው፡፡
‹‹ይጸናል›› የሚለው ቃል ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የልቡም ሐሳብ ለትውልዶች ሁሉ ይጸናል››
‹‹ልብ›› የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእርሱ ሐሳብ››
‹‹ወደ ፊት ለሚኖሩ ትውልዶች ሁሉ›› ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን፣ ‹‹ለዘላለም›› ማለት ነው፡፡
‹‹ሕዝብ›› ሲል ሰዎችን ሁሉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች የተባረኩ ናቸው››
‹‹ያህዌን የሚያመልክ››
እዚህ በተገለጸው መሠረት የእርሱ ርስት የሆኑ ይመስል ሕዝቡ ያህዌን እንዲያመልኩ ተመርጠዋል፡፡
ያህዌ የሚኖርበት ቦታ ከሰዎች መኖሪያ በላይ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
‹‹ልብ›› የእነዚህን ሰዎች አስተሳሰብ ያመለክታል፡፡ እርሱ የሸክላውን ዕቃ ቅርጽ የሚያስይዝ ሸክላ ሠሪ ይመስል ያህዌ የሕዝቡን አስተሳሰብ እንደሚመራ ጸሐፊው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሸክላ ሠሪ ዕቃውን ቅርጽ እንደሚያስይዝ አስተሳሰባቸውን የሚመራ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሥን የሚያድነው የሰራዊቱ ብዛት አይደለም››
‹‹ፈረስ›› የአንድን ሰራዊት ብርቱ ክፍል ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠንካራ ፈረሰኞች ያሉት ሰራዊት ባለቤት መሆን ደህንነት ለመኖሩ ማረጋገጫ አይደለም››
ይህ ቃል የሚያመለክተው በዚህ መዝሙር አዲስ ዐቢይ ሐሳብ መጀመሩን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተመልከቱ›› ወይም፣ ‹‹ስሙ›› ወይም፣ ‹‹የምነግራችሁን ልብ በሉ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ዐይኖች›› የያህዌን ትኩረት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የያህዌ ትኩረት››
‹‹የሚተማመኑ›› የሚለው ቃል፣ ‹‹የሚጠብቁ›› ወይም ‹‹ተስፋ የሚያደርጉ›› ማለት ነው፡፡ ‹‹ታማኝነት›› የሚለውን የነገር ስም ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ከኪዳኑ የተነሣ በታማኝነት እንዲያደርግላቸው የሚጠብቁት››
‹‹ሕይወታቸውን›› የሚለው የሚያመለክተው ሕዝቡን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሞት እንዲያድናቸው››
‹‹መጠባበቅ›› መተማመን ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ እንታመናለን›› ወይም፣ ‹‹ያህዌን ተስፋ እናደርጋለን››
እዚህ ላይ ያህዌ ሰራዊትን ከጥቃት የሚከልል ጋሻ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ረዳታችንና እንደ ጋሻ የሚከልለን ነው››
‹‹ልብ›› የሚያመለክተው ሕዝቡን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ደስ ይለናል››
‹‹ቅዱስ ስሙ›› የያህዌን ቅዱስ ባሕርይ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቅዱስ ባሕርዩ›› ወይም፣ ‹‹እርሱ ቅዱስ ስለሆነ በእርሱ››
ያህዌ ለሕዝቡ ታማኝ መሆኑ የኪዳኑ ታማኝነት ከእነርሱ ጋር እንደ ሆነ ተናግሯል፡፡ ‹‹ታማኝነት›› የሚለውን የነገር ስም ቅጽል ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሆይ፣ ከኪዳንህ የተነሣ አንተ ሁሌም ታማኝ ሁንልን››
‹‹አንተ እንደምትረዳን ተስፋ አለን››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
ይህም ማለት፣ 1) መዝሙሩን የጻፈ ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹እብድ በመምሰል››
ይህ የሚናገረው አይሁዳውያን በሚገባ የሚያውቁትን ታሪክ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አቢሜሌክ ቤት በነበረ ጊዜ›› ወይም፣ ‹‹የአቢሜሌክ እስረኛ ሳለ››
‹‹በግድ የወጣ ጊዜ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹በአፌ›› የሚለው ዳዊት ለያህዌ ሲናገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዘወትር አመሰግነዋለሁ››
ይህ የሚያመለክተው የተጨቆኑ ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የተጨቆኑ ሰዎች››
‹‹አመስግኑ›› የሚለው ግሥ ሕዝቡን ማዘዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰው ሁሉ ከእኔ ጋር ያህዌን ያመስግን››
‹‹ከፍ አድርጉ›› ማለት ያህዌን አክብሩት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታላቅነቱን ለሰዎች ተናገሩ››
‹‹ስሙ›› የያህዌን ባሕርይ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባሕርዩ››
‹‹ፈለግሁት›› የሚለው ዳዊት ያህዌ እንዲረዳው መለመኑን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ያህዌ ጸለይሁ›› ወይም፣ ‹‹እንዲረዳኝ ያህዌን ለመንሁ››
‹‹መመልከት›› ከእርሱ ርዳታ መለመንን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዲረዳቸው ወደ እርሱ የሚመለከቱ›› ወይም፣ ‹‹ከእርሱ ብቻ ርዳታ የሚጠብቁ››
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ደስ ይላቸዋል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ደስ ይላቸዋል››
‹‹ፊታቸው›› ወደ ያህዌ የሚመለከቱ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አያፍሩም›› ወይም፣ ‹‹ይኮራሉ››
ዳዊት ራሱን እንደ ችግረኛ ይቆጥራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተቸግሬ ነበር››
‹‹ሰማኝ›› ያህዌ ረዳኝ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ረዳው››
የእግዚአብሔር መልአክ ሰዎችን ለመጠበቅ በዙሪያቸው እንደሚሰፍር በዳዊት ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሊጠብቃቸው››
የያህዌ መልካምነት ተቀምሶ እንደሚታይ ነገር እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ መልካም መሆኑን በሕይወታችሁ እዩ››
ያህዌ ሕዝቡ ከጠላቶቻቸው ለመዳን የሚደበቁበት ቦታ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዲጠብቃችሁ በእርሱ የሚተማመኑ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚፈሩት የሚያስፈልጋቸው ሁሉ ይኖራቸዋል››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚያስፈልጋቸው መልካም ነገር ሁሉ ይኖራቸዋል››
እዚህ ላይ የጸሐፊውን ልጆች ሳይሆን፣ ስለ ያህዌ የሚያስተምራቸውን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተማሪዎቼ››
ለዚህ ጥያቄ መልሱ፣ ‹‹ሰው ሁሉ›› የሚል ነው፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰው ሁሉ ሕይወትንና ረጅም ዕድሜ መኖርን እንዲሁም መልካምን ነገር ማየትን ይፈልጋል››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች ተመሳሳይ ነገር ማለት ቢሆኑም ለአስፈላጊነቱ አጽንዖት ለመስጠት በሁለት የተለያዩ መንገዶች ቀርቧል፡፡
‹‹አንደበት›› መላውን ሰው ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ አትናገር››
‹‹ከንፈር›› የሚናገረውን ሰው ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሐሰት አትናገር››
‹‹ሽሽ›› ከክፉ ራቅ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ አታድርግ››
‹‹እሻ›› ስለ ሰላም አስብ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሰዎች ጋር በሰላም ለመኖር አጥብቀህ ፈልግ››
‹‹የያህዌ ዐይኖች›› በጥንቃቄ መጠበቁን ያመለክታል፡፡ ‹‹ጻድቃን›› ጻድቅ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ጻድቅ ሰዎችን በጥንቃቄ ይጠብቃል››
ያህዌ፣ ‹‹በጆሮዎቹ›› ተወክሏል፡፡ ለአንድ ነገር ክፍት መሆን ለዚያ ነገር ትኩረት መስጠትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለጩኸታቸው ትኩረት ይሰጣል›› ወይም፣ ‹‹ለጩኸታቸው መልስ ይሰጣል››
ልክ በቢላ ተቆርጦ የተጣለ ይመስል እነርሱ ሲሞቱ ያህዌ መታሰቢያቸውን ጨርሶ ያጠፋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሲሞቱ ሰዎች ጨርሶ ይረሷቸዋል››
‹‹ይሰማል›› ማለት ምላሽ ይሰጣቸዋል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ትኩረት ይሰጣቸዋል››
‹‹ቅርብ›› ማለት ‹‹ለመርዳት ዝግጁ›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ዘወትር ለመርዳት ዝግጁ ነው››
ይህ ልባቸው የተሰበረ ሰዎችን የማያመለክት አነጋገር ነው፡፡ ጥልቅ ሐዘን የሰውን ልብ መሰበር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ያዘኑ ሰዎች››
በጣም ተስፋ የቆረጡ ሰዎች መንፈሳቸው የደቀቀ ሰዎች እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ተስፋ የቆረጡ ሰዎች››
ይህ የሚያመለክተው ጻድቅ ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጻድቅ ሰዎች››
‹‹ዐጥንቱ ሁሉ›› ቃል በቃል ቢሆንም፣ ያህዌ መላውን ሰው እንደሚጠብቅም ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ፈጽሞ ይጠብቀዋል፤ በምንም መንገድ ጉዳት አያገኘውም››
ክፋት ሰውን መግደል የሚችል ሰው እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የክፉ ሰዎች ሥራ እነርሱን ይገድላቸዋል››
ይህ የሚያመለክተው ክፉ ሰዎችን ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጻድቃንን በሚጠሉ ላይ ያህዌ ይፈርድባቸዋል››
ይህ የሚያመለክተው ጻድቅ ሰዎችን ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ ቀጥተኛ በሆነ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ እርሱ የሚጠጉትን ሁሉ ያህዌ ይቅር ይላቸዋል››
ጥበቃ ለማግኘት ወደ ያህዌ መሄድ ወደ እርሱ መጠጋት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጥበቃ ለማግኘት ወደ እርሱ መሄድ››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕብራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
ይህም 1) መዝሙሩን የጻፈ ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ይህ ሐረግ እግዚአብሔር ለጦርነት የተዘጋጀ ጦረኛ እንደሆነ ያመለክታል
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔን ለመጉዳት የሚያቅዱትን ያህዌ ይመልሳቸው ግራ ያጋባቸው››
‹‹ወደ ኃላ መመለስ›› ዕቅድን ለመፈጸም አለመቻልን የሚያሳይ ምሳሌ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አይሳካላቸው››
‹‹የሚያደርጉ ይጥፋቸው››
የጸሐፊው ጠላቶች በቀላሉ እንደሚበንን ነፋስ ፊት እንዳለ እብቅ እንደ ሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ እብቅ ነፋስ ያብንናቸው››
‹‹መንገዳቸው›› ሕይወታቸውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕይወታቸው››
ይህ ድብቅና አደገኛ መንገድን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ድብቅና አደጋ የሞላበት››
ይህ የሚያመለክተው የያህዌ መልአክ የጸሐፊው ጠላቶችን መቃወም ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነርሱ ላይ ይነሣ›› ወይም፣ ‹‹እነርሱን ይቃወም››
የክፉዎች አድማ ጸሐፊውን ለማጥመድ መረብ መጣል እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ትንሽ እንስሳ በመረብ ሊይዙኝ ፈልገዋል››
የክፉዎች አድማ ጸሐፊውን ለማጥመድ ጉድጓድ መቆፈር እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ትልቅ እንስሳ ሊይዙኝ ጉድጓድ ቆፍረዋል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ጸሐፊውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔን››
ጥፋት በድንገት የሚያጠቃ አደገኛ አውሬ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በድንገት ይጥፉ›› ወይም፣ ‹‹በድንገት ስታጠፋቸው ይደነቁ››
የክፉዎች ሤራ ጸሐፊውን ለመያዝ ያስቀመጡት መረብ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ እንስሳ እኔን ለመያዝና ለመጉዳት ያስቀመጡት መረብ››
ይህ ቁጥር 7 ላይ እንዳለው ምሳሌያው አነጋገር ነው፡፡ መረቡ ጸሐፊውን ለመያዝ የታሰበ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእኔ የቆፈሩት ጉድጓድ ውስጥ ይውደቁ››
ይህም ማለት፣ 1) ቁጥር 7 ላይ ያለው ጉድጓድ ውስጥ ይውደቁ ወይም 2) ጥፋት ውስጥ ይወደቁ
‹‹ጥፋት›› የሚለውን የነገር ስም ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዲጠፉ›› ወይም፣ ‹‹አንተ የምታጠፋቸው እንደዚያ ነው››
‹‹ማዳን›› የሚለውን የነገር ስም እንደ ግሥ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ስላዳንኸኝ››
‹‹ዐጥንት›› የሰውየውን ጥልቅ ውስጣዊ ማንነት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠቅላላ ውስጣዊ ማንነቴ››
የዚህ ጥያቄ መልስ እንደ ያህዌ ማንም የለም የሚል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እንደ አንተ ማንም የለም ሊቀሟቸው ከሚሞክሩ››
‹‹ድኾች›› እና፣ ‹‹ችግረኞች›› በመሠረቱ ተመሳሳይ ቢሆኑም፣ አጽንዖት የተሰጠው ርዳታውን የሚፈልጉትን ብዙዎች ያህዌ እንደሚያድናቸው ነው፡፡
ይህ ፍርድ ቤት መመስከርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለመመስከር ፈቃደኛ የሆነ››
ይህ ማለት ለተቀበሉት መልካም ነገር ለውጥ ክፉ የሚመልሱ ሰዎችን የሚያመለክት ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ላደረግሁላቸው መልካም ክፉ አደረጉብኝ››
እነዚህን የነገር ስሞች በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ ነገሮች… መልካም ነገሮች››
‹‹በጣም አዝኛለሁ››
‹‹እነርሱ›› የሚያመለክተው፣ ‹‹ክፉ ምስክሮችን ነው›› (መዝሙር 35፥11)
‹‹ማዘኔን አሳየሁ››
ይህ የጸሎት ምሳሌ ነው፡፡ ‹‹ራሴን ለጸሎት ዝቅ አደረግሁ››
ጸሐፊው የራሱ ወንድም የሞተ ያህል አዝኗል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የገዛ ወንድሜ የታመመ ያህል አዘንሁ››
ጸሐፊው የራሱ እናት የሞተች ያህል አልቅሷል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናቴ የሞተች ያህል አለቀሰሁ››
ይህ የሕመምና የመከራ ምልክት ነው፡፡
‹‹በአንድነት ተሰባሰቡ›› ወይም ‹‹ተገናኙ››
ይህ ማለት ጸሐፊውን ለማጥቃት በአንድነት ተሰባሰቡ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ላይ ተማከሩ›› ወይም፣ ‹‹ሊያጠፉኝ ለመማከር››
ጸሐፊው ጨርቅ ይመስል ቆራርጠው ቦጫጨቁት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉዎች አጠቁኝ››
‹‹ከከንቱ ሰዎች ጋር አብረው አፌዙብኝ›› ወይም 2) ‹‹ያለ አንዳች አክብሮት ቀለደብኝ››
ይህ የቁጣና የጥላቻ ምልክት ነው፡፡ ‹‹እኔ ላይ ጥርሳቸውን የማፏጨት ድምፅ አሰሙ››
ይህ ጥያቄ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ዝም ብሎ ማየቱን ትቶ እርሱን መርዳት እንዲጀምር መፈለጉን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዲህ ሲያደርጉ ዝም ብለህ የምታያቸው እስከ መቼ ነው?›› ወይም፣ ‹‹የምትረዳኝ መቼ ነው?
‹‹ነፍስ›› ጸሐፊውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታደገኝ››
‹‹አድን›› የሚለው ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕይወቴን ከአንበሶች አድን››
ይህ ጸሐፊውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔን››
ጸሐፊው ጠላቶቹ አደገኛ አንበሶች እንደሆኑ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ዱር አራዊት ከሚያጠቁኝ ጠላቶቼ››
‹‹እኔ ላይ ሐሰት እንዲናገሩ ጠላቶቼን አትተዋቸው››
‹‹ክፉ ዕቅዳቸው››
‹‹ሰላም›› የሚለውን ቃል ‹‹ሰላማዊ›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሰዎች ሰላማዊ ቃል አይናገሩም››
‹‹ሐሰት መናገር ይፈልጋሉ››
‹‹ሰላም›› የሚለውን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሌሎች ጋር ሰላማዊ ሆኖ መኖር›› ወይም፣ ‹‹ማንንም ሳይጐዱ››
‹‹እኔን ለመክሰስ ጮኹብኝ››
ይህ አንድነ ነገር በድንገት ሲታይ ወይም ግልጽ ሲሆን የሚባል ቃለ አጋኖ ነው፤ ለሚከተለው ዐረፍተ ነገር አጽንዖት ይሰጣል፡፡
‹‹ዐይናችን›› የሚያመለክተው የጠላቶቹን ዐይን ነው፡፡ እንዲህ ያሉት ጸሐፊው አንዳች መጥፎ ነገር ሲያደርግ ስላዩ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐየነው›› ወይም ያደረግኸውን መጥፎ ነገር ዐየን››
‹‹ያየው›› የጸሐፊው ጠላቶችን ሐሰተኛ ክስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሐሰት እየከሰሱኝ እንደሆነ ዐየህ››
‹‹ያደረጉትን ቸል አትበል›› ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባደረጉት መሠረት ፍረድባቸው››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ እኔ ቅረብ››
እንዲህ ማለት እግዚአብሔር ተኝቶአል ማለት አይደለም፡፡ ጸሐፊው እግዚአብሔር ጣልቃ እንዲገባ ይፈልጋል፡፡ ሁለቱም ቃሎች ተመሳሳይ ቢሆኑም የልመናውን አጣዳፊነት አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ያንቀላፋህ ይመስለኛል! ንቃ››
‹‹መከራከር›› የሚለውን የነገር ስም፣ ‹‹ተከራከር›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእኔ ተከራከር››
ይህ የሚያመለክተው ጸሐፊውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእኔ››
‹‹በእኔ መከራ ደስ አይበላቸው››
ይህ ለራስ መናገርን የሚያመለክት ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለራሳቸው አይበሉ››
ይህ አንድ ነገር በድንገት ሲደረግ ወይም መግለጽ ሲያቅት የሚባል ቃለ አጋኖ ነው፡፡ ለሚከተለው ነገር አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አዎን››
ይህ የሚያመለክተው የጸሐፊው ጠላቶች በደለኛ እንዲባል ፈልገው እንደ ነበር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ፈለግነው በደለኛ ተባለ››
የጸሐፊው ጠላቶች የእርሱን ውድቀት እንደ ዱር እንስሳት እርሱን እንደበሉት ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጨርሶ ዋጥነው›› ወይም፣ ‹‹አጠፋነው››
‹‹የእኔ መጨነቅ ደስ የሚላቸው ይፈሩ ግራ ይጋቡ››
‹‹እፍረት ይከናነቡ››
‹‹የሚያደርጉት ይጥፋቸው›› ወይም፣ ‹‹ይዋረዱ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ላይ ከፍ ማለት የሚፈለጉትን አንተ እፍረትና ውርደት አከናንባቸው››
‹‹ከእኔ የበለጠ እንደሆኑ የሚቆጥሩ›› ወይም፣ ‹‹እኔ ላይ ክፉ የማድረግ መብት እንዳላቸው የሚያስቡ››
እፍረትና ውርደት እንደ ልብስ እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ እነዚህን የነገር ስሞች እንደ ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይፈሩ ይዋረዱ››
እነዚህ ቃሎች የሚናገሩት ስለ ተመሳሳይ ነገር ቢሆንም፣ ጥቅም ላይ የዋሉት ወርደታቸው የከፋ መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ፍረድ›› ሲል ዘማሪው ንጹሕ መሆኑን ያህዌ እንዲፈርድለት መፈለጉን ያመለክታል፡፡
‹‹ሁሌም እንዲህ ይበሉ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌን እናመስግን››
‹‹ደስ የሚላቸው›› ወይም፣ ‹‹ደስ ያላቸው››
ደህንነት፣ ደስታ
‹‹ጽድቅ›› የሚለውን የነገር ስም፣ ‹‹ትክክል›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሥራህ ትክክል መሆኑን ይናገሩ››
ተጓዳኝ ሐሳብ በዕራይስጥ ቅኔ የተለመደ ነው፡፡
‹‹ይህ የመዝሙር መሪው በአምልኮ የሚጠቀምበት ነው››
ይህም ማለት፣ 1) መዝሙሩን የጻፈ ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት አዘማመር ስልት ነው ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ይህ በአጠቃላይ ስለ ክፉ ሰዎች እንጂ፣ ስለ አንድ ሰው የተነገረ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ ሰዎች››
‹‹ልብ›› የሰውን ጥልቅ ማንነት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከጥልቅ ልቦናው››
‹‹ዐይኑ›› ክፉውን ሰው ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእርሱ ዘንድ››
‹‹ይህን ማመን ይመርጣል›› ወይም፣ ‹‹እንዲህ ማሰብ ይፈልጋል››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ኀጢአቱን የሚያውቅና የሚጠላ››
‹‹እርሱ የሚለው››
‹‹መልካም ነገር ማድረግ››
የሰው ክፉ ሥራ በክፉ መንገድ መሄድ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ ነገር ያደርጋል››
‹‹ክፋት›› የሚለውን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ ተግባርን አይንቅም››
የእግዚአብሔር ኪዳን ታማኝነት ወደ ሰማይ የሚደርስ አንዳች ነገር እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ‹‹ታማኝነት›› የሚለውን የነገር ስም በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኪዳን ታማኝነትህ… በጣም ትልቅ ነው›› ወይም፣ ‹‹ሰማይ ከምድር ከፍ እንደሚል አንተም… ለኪዳንህ ታማኝ ነህ››
የእግዚአብሔር ታማኝነት ትልቅነት በጣም ከፍ ያለ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ደመናት ከፍ ያለ ነው›› ወይም፣ ‹‹እጅግ ታላቅ ነው››
የእግዚአብሔር ጽድቅና ፍርድ ታላቅነት በጣም ከፍ ያለና የጠለቀ መሆኑን ይህ ሐረግ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ተራሮች ከፍ ያለ… እንደ ባሕር የጠለቀ››
‹‹የረዳኸው›› ወይም፣ ‹‹ያዳንኸው››
‹‹የከበረ›› የሚለው ጸሐፊው የያህዌን ኪዳን ታማኝነት ምን ያህል ታላቅ ዋጋ እንደሚሰጠው ያመለክታል›› ‹‹ታማኝነት›› የሚለውን የነገር ስም በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለኪዳንህ ታማኝ መሆንህን ታላቅ ዋጋ እሰጣለሁ››
ቤት ውስጥ በእንግድነት መመገብ እግዚአብሔር ለሕዝቡ የሚያስፈልገውን ሁሉ መስጠት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ስለምትሰጣቸው ሁሉም አላቸው›› ወይም፣ ‹‹ብዙ የምትሰጠው አለህ፤ የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ ታዘጋጅላቸዋለህ››
እዚህ ላይ ሁለት ምሳሌያዊ ገለጻዎች ቀርበዋል፡፡ የእግዚአብሔር በረከት ሙላት ወንዝ ውስጥ እንደሚፈስስ ውሃ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ እነዚህን በረከቶች የሚቀበሉ እንደ ውሃ እየጠጧቸው እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የከበሩ በረከቶችህ እንደሚጠጡት የወንዝ ውሃ ነው››
‹‹የሕይወት መገኛ››
‹‹ብርሃን›› የእውነተኛ ዕውቀት ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ስታበራልን እውነትን እናውቃለን›› ወይም፣ ‹‹ስለ አንተ እውነቱን ማወቅ የሚስችለን የአንተ ብርሃን ነው››
ያህዌ ዘወትር ለሕዝቡ ታማኝ መሆኑን ወደ እነርሱ እስኪደርስ የሚረዝም ነገር እንደሆነ ጸሐፊው ይናገራል፡፡ ‹‹ታማኝነት›› የሚለውን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሚያውቁህ በታማኝነት ፍረድላቸው››
‹‹መከታ›› የሚለውን እንደ ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ ካለፈው ሐረግ፣ ‹‹ዘወትር›› የሚለው ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልባቸው የቀናውን ዘወትር መከታ ሁንላቸው››
‹‹ልብ›› ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቅኖች›› ወይም፣ ‹‹በጽድቅ የሚኖሩ ሰዎች››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እግር›› እና፣ ‹‹እጅ›› ክፉ ሰዎችን ያመለክታሉ፡፡ እነዚህ ክፉ ሰዎችን በአጠቃላይ እንጂ፣ የተወሰኑ ሰዎችን ብቻ የሚመለከቱ አይደሊም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እብሪተኛ ሰዎች… ክፉ ሰዎች››
‹‹አያባርረኝ›› ወይም፣ ‹‹ስፍራዬን እንድተው አያድርገኝ››
ሦስቱም ሐረጐች የሚያመለክቱት የተሸነፉትን ክፉ አድራጊዎች ነው
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፈጥፍጠሃቸዋል›› ወይም፣ ‹‹አጥፍተሃቸዋል››
‹‹ከእንግዲህ አይነሡም››
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) መዝሙሩን ዳዊት ጽፎታል ወይም 2) መዝሙሩ የሚመለከተው ዳዊትን ነው ወይም 3) መዝሙሩ የዳዊትን መዝሙሮች ዘይቤ የተከተለ ነው የሚሉት ናቸው።
“አመፀኞች ሰዎች እንዲያናድዱህ አትፍቀድላቸው” ወይም “አመፀኞች ሰዎች በሚያደርጉት ነገር አሳብ አይግባህ”
ክፉ አድራጊዎች በሞቃት የአየር ጠባይ እንደሚደርቅና እንደሚሞት ሣርና ተክል ተደርገው ተነግረዋል። የእነዚህ የሁለቱም ማነጻጸሪያዎች ትርጉም ይሞታሉ የሚል ነው። አ.ት፡ “ይሞታሉ” ወይም “ፍጻሜአቸው ይሆናል” (See: Simile and Parallelism)
ታማኝነት በመልካም መሰማሪያ የሚያሳድጉት እንስሳ በሚመስል መልኩ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “ታማኝነትን ተመገብ” ወይም “ታማኝነትህን አብዛ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” የሚወክለው የሰውየውን ውስጣዊ ማንነትና አሳብ ነው። አ.ት፡ “ጥልቅ የሆነ ውስጣዊ ፍላጎትህን” ወይም “እጅግ የምትፈልጋቸውን ነገሮች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “መንገድህን ስጥ” የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን እግዚአብሔር ሕይወትህን እንዲቆጣጠር ጠይቀው ማለት ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር አኗኗርህን እንዲመራ ጠይቀው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በሕግ ጉዳዮች ሌላውን ሰው መወከል ነው። እዚህ ጋ፣ አንድ ሰው በእግዚአብሔር በሚታመንበት ጊዜ እርሱ ለዚያ ሰው ተከላካይ ይሆናል፣ ፍትሕ እንዲያገኝም ያደርጋል። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች የሚሉት ስለ አንድ ነገር ነው። (See: Parallelism)
ይህ “ሁሉም በሚያየው ሁኔታ” ማለት ነው። አ.ት፡ “እንደ ቀን ብርሃን በግልጽ የሚታይ” (See: Simile)
ይህ “የቀትር ፀሐይ እንደሚታይ” ማለት ነው። አ.ት፡ “በቀን ውስጥ ብርሃኑ ብሩህ ሆኖ እንደሚታይ” (See: Simile)
“ዝም በል”
የአመፀኛው መጥፋት ተቆርጦ እንደሚጣል የተክል ቅርንጫፍ ሆኖ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በእግዚአብሔር የሚታመኑ ግን”
ምድሪቱን መውረስ ርስትን እንደ መቀበል ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ምድሪቱን እንደ ራሳቸው ንብረት አድርገው ይቀበላሉ” ወይም “በምድሪቱ ላይ በሰላም እንዲኖሩ ይፈቀድላቸዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ የክፉውን ሰው ሞት ያመለክታል። አ.ት፡ “ይሞታል፣ ዳግመኛም አታየውም” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው የዋህ የሆኑትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “የዋህ ሰዎች” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
ምድሪቱን መውረስ ርስትን እንደ መቀበል ሆኖ ተነግሯል። ይህንን በመዝሙር 37፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ምድሪቱን እንደ ራሳቸው ንብረት አድርገው ይቀበላሉ” ወይም “በምድሪቱ ላይ በሰላም እንዲኖሩ ይፈቀድላቸዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ አንድን የተለየን ሰው አያመለክትም። የሚያመለክተው በአጠቃላይ ክፉ ሰዎችን ነው። አ.ት፡ “ክፉው ሰውዬ” (See: Generic Noun Phrases)
ይህ አንድን የተለየን ሕዝብ አያመለክትም። የሚያመለክተው ጻድቅ የሆኑ ሕዝቦችን ነው። አ.ት፡ “ጻድቁ ሰውዬ” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
ክፉው ሰው ጻድቁን እጅግ ይጠላዋል፣ ንዴቱን ለማሳየትም ጥርሶቹን ያፋጫል። (See: Symbolic Language)
“ቀኑ” የፍርድ ቀን እንደሚሆን ያመለክታል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በእርሱ ላይ የሚፈርድበትና የሚቀጣበት ቀን ቀርቧል” ወይም “እግዚአብሔር በክፉው ሰው ላይ የሚፈርድበትና የሚቀጣበት ቀን ቀርቧል” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህ ክፉዎቹን ሰዎች ያመለክታል። አ.ት፡ “ክፉዎቹ ሰዎች” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
“ሰይፍ” እና “ቀስት” ሁለቱም ሰዎችን ለማጥቃት ጥቅም ላይ የሚውሉ የጦር መሣሪያዎች ናቸው። “መዘዋል” እና “ገትረዋል” የሚሉት የእርግጠኝነት ቃላት ውጊያውን ለመጀመር ዝግጁ ናቸው ማለት ነው። (See: Synecdoche)
የእነዚህ ችግረኞች ጥፋት፣ መሬት ላይ ሲጣል ስብርብሩ እንደሚወጣ ሸክላ ማሰሮ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ለማጥፋት” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱም ቃላት የሚያመለክቱት ራሳቸውን ለመከላከል አቅም የሌላቸውን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “ሊቋቋሟቸው የማይችሏቸው ሰዎች” (See: Doublet)
ሰይፍ የጦር መሣሪያዎች ምሳሌ ሲሆን “ልብ” የሚወክለው ሕዝቡን ነው። “ልብን መውጋት” በአነጋገር ዘይቤ “መግደል” የሚል ትርጉም አለው። አ.ት፡ “ሰይፋቸው በራሳቸው ላይ ይመለሳል፣ ራሳቸውንም ይገድላሉ” (Synecdoche እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ከብዙ ብልጽግና ጋር ክፉ ከመሆን ጻድቅ ሆኖ ድኻ መሆን ይሻላል”
“ትንሹ” የሚለው ስማዊ ቅጽል የሚያመለክተው ጥቂት ሀብትን ነው። “ጻድቁ” የሚለው ስማዊ ቅጽል የሚያመለክተው ደግሞ ጻድቁን ሰው ነው። አ.ት፡ “ጻድቅ ሰው ያለው ጥቂት ሀብት ይሻላል” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው የክፉ ሰዎችን ብልጽግና ነው። (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ክንድ” የሚወክለው የክፉ ሰዎችን ኃይል ነው። ክንዳቸውን መስበር ሥልጣናቸውን መውሰድን ይወክላል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የክፉ ሰዎችን ብርታት ያስወግዳል” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“መመልከት” አንድን ሰው መጠበቅ ማለት ነው። እዚህ ጋ “ነቀፋ የሌለባቸው” የሚያመለክተው የማይነቀፉትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “ነቀፋ የሌለባቸውን ሰዎች ይጠብቃል” (የአነጋገር ዘይቤ እና ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙም “ባለማቋረጥ” የሚል ነው። አ.ት፡ “በየቀኑ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ እንደ ረሃብ ያለውን ጥፋት ያመለክታል። አ.ት፡ “መቅሰፍት በሚሆንበት ጊዜ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው የእግዚአብሔርን ጠላቶች መስክ ላይ ከሚያብቡ አበባዎች ጋር ያነጻጽራቸዋል። (See: Simile)
ጸሐፊው የክፉዎችን መጥፋት ከመከር በኋላ በሚቃጠል አረም ወይም መስክ ላይ ጠውልገው ባሉ አበቦች መስሎ ይናገራል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እሳት የመስኩን አረም ወደ ብናኝነት እንደሚቀይረው እግዚአብሔር ያጠፋቸዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የሁለቱም ትርጉም አንድ ሲሆን አጽንዖት የሚሰጡት ስለ ጻድቁ ልግስና ነው። (See: Doublet)
ይህ የሁለት ተመሳሳይ አሳቦች ንጽጽር ነው። እነዚያ በእግዚአብሔር የተባረኩት በእግዚአብሔር ከተረገሙት ጋር ተነጻጽረዋል። (See: Parallelism)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እነዚያ እግዚአብሔር የሚባርካቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ምድርን መውረስ ርስትን እንደ መቀበል ሆኖ ተነግሯል። ይህንን በመዝሙር 37፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ምድሪቱን እንደ ግል ንብረታቸው አድርገው ይቀበላሉ” ወይም “ምድሪቱ ላይ በሰላም እንዲኖሩ ይፈቀድላቸዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እነዚያ እግዚአብሔር የሚረግማቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የአመፀኛው መጥፋት ተቆርጦ እንደሚጣል የተክል ቅርንጫፍ ሆኖ ተነግሯል። ይህንን በመዝሙር 37፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የአስተሳሰቡን ተገቢነት በሚያሳዩበትና ተደራጊ አንቀጹን በሚያብራሩበት ሁኔታ ሊነገሩ ይችላሉ። አ.ት፡ “አንድ ሰው በእግዚአብሔር ፊት በሚመሰገንበት ሁኔታ ከኖረ እግዚአብሔር አካሄዱን ያጸናለታል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው ስኬታማ እንዲሆን የሚያስችለው እግዚአብሔር ነው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሰዎችን በአጠቃላይ እንጂ አንድን የተለየን ሰው አያመለክትም። (See: Generic Noun Phrases)
አካሄድ የሚወክለው የአንድን ሰው አኗኗር ነው። አ.ት፡ “አንድ ሰው የሚኖርበት አኗኗር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “መደናቀፍ” እና “መውደቅ” የሚያመለክቱት ሰውየው በአስቸጋሪ ጊዜ የሚኖረውን ምላሽ ነው። አ.ት፡ “አስቸጋሪ ጊዜዎች ቢገጥሙትም ፈጽሞ አይወድቅም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “በእጁ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ኃይል ሲሆን “ይይዘዋል” የሚያመለክተው የሚያደርግለትን ጥበቃ ነው። አ.ት፡ “በኃይሉ ይጠብቀዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ጻድቁን ሰው ረስቶታል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ አጠቃላይ ንግግር እንጂ አንድን የተለየን ሰው አያመለክትም። (See: Generic Noun Phrases)
እዚህ ጋ “እንጀራ” የሚለው ቃል በአጠቃላይ ምግብን ይወክላል። አ.ት፡ “ምግብ ሲለምን” (See: Synecdoche)
በዚህ የአነጋገር ዘይቤ ይህ አድራጎት የሕይወት ዘመን ልምምዱ ነው የሚል ትርጉም አለው። አ.ት፡ “እርሱ ሁሌም” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ልጆቹ ሌሎችን ለመባረክ ያድጋሉ”
አንድ ነገር ማድረግን መተው ሰውየው ከድርጊቱ እንደ ራቀ ተደርጎ ተናግሯል። አ.ት፡ “ማድረግን ተው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ለዘላለም ይጠብቃቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የአመፀኛው መጥፋት ተቆርጦ እንደሚጣል የተክል ቅርንጫፍ ሆኖ ተነግሯል። ይህንን በመዝሙር 37፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)።
ይህ ጻድቅ የሆኑትን ሰዎች ያመለክታል። አ.ት፡ “ጻድቅ ሰዎች” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
ምድሪቱን መውረስ ርስትን እንደ መቀበል ሆኖ ተነግሯል። ይህንን በመዝሙር 37፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ምድሪቱን እንደ ራሳቸው ንብረት አድርገው ይቀበላሉ” ወይም “በምድሪቱ ላይ በሰላም እንዲኖሩ ይፈቀድላቸዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አፍ” የሚወክለው የተናጋሪውን ሰው ሁለንተና ነው። አ.ት፡ “ጻድቁ ሰው” (See: Synec- doche)
የነገር ስም የሆነው “ጥበብ” “ጠቢብ” ተብሎ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ለሌሎች ጥበብ ያለበትን ምክር ይሰጣል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ፍትሕ” እንደ ድርጊት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሌሎች ሰዎች በጽድቅ እንዲኖሩ ያበረታታል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “በልቡ ውስጥ” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ጥልቅ የሆነውን ውስጣዊ ማንነቱን ነው። አ.ት፡ “የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት በውስጣዊ ማንነቱ ውስጥ ያስቀምጠዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ እግዚአብሔርን ያለመታዘዝ ከትክከለኛው መንገድ መንሸራተትና መውደቅ እንደሆነ ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እንዲሄድበት በሚፈልገው መንገድ በሰላም ይሄዳል” ወይም “እግዚአብሔር እንዲያደርግ የፈለጋቸውን ነገሮች በሰላም ያደርጋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ተለይተው የታወቁ ሰዎች አይደሉም። በጥቅሉ እንዲህ ዓይነቶቹን ሰዎች የሚያመለክቱ ናቸው። (See: Generic Noun Phrases)
እዚህ ጋ መመልከት ጻድቅ የሆኑትን ሰዎች ለመጉዳት መከታተልን ያመለክታል። አ.ት፡ “ጻድቁን ሰው አድፍጦ ይጠብቀዋል” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እዚህ ጋ “ያነሣሃል” የሚያመለክተው እግዚአብሔር እርሱን ተስፋ ለሚያደርጉት ክብርን እንደሚሰጣቸው ነው። አ.ት፡ “ምድሪቱን ለአንተ በመስጠት ያከብርሃል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ክፉ ሰዎችን ያመለክታል። አ.ት፡ “ክፉዎች ሰዎች” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
የአመፀኛው መጥፋት ተቆርጦ እንደሚጣል የተክል ቅርንጫፍ ሆኖ ተነግሯል። ተመሳሳዩን ሐረግ በመዝሙር 37፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ አንድን የተለየን ሰው አያመለክትም። ይህ ጥቅል አነጋገር ነው። (See: Generic Noun Phrases)
እዚህ ጋ የክፉው ሰው መበልጸግ በጥሩ ዐፈር ላይ በሚበቅል ጤናማ ዛፍ ተመስሎ ተነግሮለታል። (See: Simile)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ላገኘው አልቻልኩም” ወይም “እግዚአብሔር እርሱን አስወግዶታል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ አንድን የተለየን ሰው አያመለክትም። ይህ ጥቅል አነጋገር ነው። (See: Generic Noun Phrases)
“ደግ ሰዎችን በጥንቃቄ አስተውላቸው” ወይም “ደግ ሰዎችን አስተውላቸው”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የትውልድ ሐረጉ እንዳይቀጥል ያደርጋል” ወይም “አንድም ዘር አይኖረውም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው ዘሩን ነው። አ.ት፡ “ዘሩ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ አንድን የተለየን ሰው አያመለክትም። ይህ ጥቅል አነጋገር ነው። (See: Generic Noun Phrases)
የአመፀኛው መጥፋት ተቆርጦ እንደሚጣል የተክል ቅርንጫፍ ሆኖ ተነግሯል። ተመሳሳዩን ሐረግ በመዝሙር 37፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ድነት” እንደ ድርጊት ሊገለጽ ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ጻድቅ የሆነውን ሕዝብ ይታደገዋል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው ጻድቅ የሆኑትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “ጻድቃን” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
ይህ ተመሳሳይ አሳብ እግዚአብሔር የሚታመኑበትና ለመርዳት የሚችል መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት በብዙ የተለያዩ መንገዶች ተደጋግሟል። (See: Parallelism)
ጥበቃ ለማግኘት ወደ እግዚአብሔር መሄድ በእርሱ መጠጊያ ማግኘት እንደሆነ ተነግሯል። አ.ት፡ “ጥበቃ ለማግኘት ወደ እርሱ ሄደዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) መዝሙሩን ዳዊት ጽፎታል ወይም 2) መዝሙሩ የሚናገረው ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) የመዝሙሩ ስልት የዳዊትን መዝሙር ይመስላል የሚሉት ናቸው።
በመሠረቱ የእነዚህ ሐረጎች ትርጉም ተመሳሳይ ሲሆን አሳቡ የተደጋገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው። (See: Paral- lelism)
በጸሐፊው ላይ የእግዚአብሔር ቅጣት ከባድነት ልክ እግዚአብሔር በጸሐፊው ላይ ቀስት የወረወረበት ያህል ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “ቅጣትህ በቀስት የወጋኸኝ ያህል አሳምሞኛል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ጸሐፊውን የቀጣበት መንገድ ልክ በእጁ የመታው ያህል ተቆጥሮ ተነግሯል። እዚህ ጋ “እጅ” የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ኃይል ነው። አ.ት፡ “ኃይልህ መትቶ ይጥለኛል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አጥንቶቼ” የሚወክለው የጸሐፊውን አካል ነው። አ.ት፡ “በኃጢአቴ ምክንያት መላው አካላቴ ታሞአል” (See: Synecdoche)
የጸሐፊው በደል በሚሸፍነው ጎርፍ ተመስሎ ተነግሯል። አ.ት፡ “በደሌ እንደ ጎርፍ ሸፍኖኛል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የጸሐፊው በደል ሊያነሣው በማይችል ከባድ ሸክም ተመስሎ ተነግሯል። አ.ት፡ “እርሱ ላነሣው እጅግ እንደሚከብድ ሸክም ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ሸተቱ” የሚለው ቃል ከሥጋው መበስበስ የተነሣ ቁስሎቹ መጥፎ ጠረን እንዳወጡ ያመለክታል። አ.ት፡ “ቁስሌቼ አመርቅዘዋል፣ በመበስበሳቸውም ይገማሉ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
በቁስሎቹ ምክንያት የጸሐፊው ሕመም እንደ ሸመገለ ደካማ ሰው እንዲጎብጥ አድርጎታል። አ.ት፡ “በሕመም ጎብጫለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ውስጡ የሚቃጠል እስኪመስለው ድረስ በትኩሳት ታሟል። አ.ት፡ “ሰውነቴ በትኩሳት ነዶአል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሥጋዬ” የሚያመለክተው ጸሐፊውን ነው። አ.ት፡ “ሙሉ በሙሉ ታምሜአለሁ” (See: Synecdoche)
ከባድ ሸክም የተጫነው ያህል የጸሐፊው ሕመም እጅግ ብርቱ ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልቤ” የሚያመለክተው ጸሐፊውን ነው። አ.ት፡ “ጭንቀቴ” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ “ልቤ” የሚያመለክተው ጸሐፊውን ነው። ጸሐፊው ጤንነቱ እንዲስተካከልለት መመኘቱን መናገር ሊጠቅም ይችላል። አ.ት፡ “ታላቁ ምኞቴ” ወይም “እንድትፈውሰኝ እመኝሃለሁ” (Synecdoche and Assumed Knowl- edge and Implicit Information የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የሐዘን እንጉርጉሮዬንም ሁሉ ማየት ትችላለህ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የዚህ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም ልቡ በፍጥነት ይመታል የሚል ነው። አ.ት፡ “ልቤ በኃይል ይመታል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“በጣም ደካማ ሆንኩ”
“ከእንግዲህ በአግባቡ ማየት አልችልም”
የጸሐፊው ጠላቶች ሤራ እንደ እንስሳ በእርሱ ላይ ወጥመድ እንደዘረጉበት ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “እኔን ለመያዝ ወጥመድ አጠመዱ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ የሚናገሩት ተመሳሳይ ነገር ሲሆን እነዚህ ሰዎች የሚናገሩት የመጉዳት ባህርይ እንዳለው አጽንዖት ይሰጣሉ። (See: Parallelism)
የቁጥር 13 እና 14 የመጀመሪያ ስንኞች ተመሳሳዩን መስማት የተሣነውን ሰው ምስል ለማቅረብ ንጽጽርን ይጠቀማሉ። ጸሐፊው መስማት እስከማይችል ድረስ በጣም ታሟል። (See: Parallelism and Simile)
የቁጥር 13 እና 14 ሁለተኛ ስንኞች የዲዳን ሰው ምስል ለማቅረብ ንጽጽርን ይጠቀማሉ። ጸሐፊው መናገር እስከማይችል ድረስ በጣም ታሟል። (See: Parallelism and Simile)
መናገር የማይችል ሰው
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ትመልስልኛለህ” ወይም 2) “ለጠላቶቼ ትመልስላቸዋለህ” የሚሉት ናቸው።
“በመከራዬ አይደሰቱም”
እዚህ ጋ “እግሬ” የሚወክለው ጸሐፊውን ነው። የእግሩ መንሸራተት የጸሐፊውን መከራና መጥፎ አጋጣሚ የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ስሕተትን ብሠራ መከራን ያመጣብኛል” (Synecdoche እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ለዚህ ዘይቤአዊ አነጋገር ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ለመሞት እስክቃረብ ድረስ በጣም ታምሜአለሁ” ወይም 2) “በቶሎ የተረሳሁ እሆናለሁ” የሚሉት ናቸው። በዚህ ጽሑፍ ውስጥ ያለው ዘይቤአዊ አነጋገር ባይተረጎም ተመራጭ ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሁሌም በሕመም ውስጥ ነኝ”
እነዚህ ሁለትም ሐረጎች በመሠረቱ የሚናገሩት ተመሳሳይ ነገር ነው። (See: Parallelism)
የጸሐፊው ጠላቶች ድርጊት፣ እንደ ገንዘብ ግብይት፣ ባደረገው መልካም ነገሮች ምትክ ክፉ ነገሮችን እንደመለሱለት ተደርጎ ተነግሯል። የነገር ስም የሆነው “ክፉ” እና “መልካም” እንደ ቅጽል ሊነገሩ ይችላሉ። አ.ት፡ “መልካም ከሆንኩላቸው በኋላ ክፉን ነገር ያደርጉብኛል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
የጸሐፊው ጠላቶች እርሱን የሚከሱበት መንገድ ክሶቹ ድንጋዮች የሆኑ ይመስል በእርሱ ላይ እንደወረወሩበት ሆኖ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው መልካምን ነገር መመኘቱ ከመልካም ነገሮች በስተኋላ እንደሮጠ ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች በጣም ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም አላቸው። (See: Parallelism)
እግዚአብሔር ለጸሐፊው ጥያቄ ምላሽ ሳይሰጥ በመቆየቱ ምክንያት እግዚአብሔርን ከእርሱ እንደራቀ አድርጎ ጸሐፊው ይናገራል (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ጸሐፊውን ለመርዳት እንደሚሮጥ ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ድነት” እንደ ድርጊት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እኔን የምታድነኝ አንተ ነህ” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
ከዳዊት የሙዚቃ አለቆች ለአንዱ ይህ ተመሳሳይ ስም ነበረው። ይህ ምናልባት እርሱን ያመለክት ይሆናል። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) መዝሙሩን ዳዊት ጽፎታል ወይም 2) መዝሙሩ የሚናገረው ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) የመዝሙሩ ስልት የዳዊትን መዝሙር ይመስላል የሚሉት ናቸው።
እዚህ ጋ “ማየት” የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን “ልብ ማለት” የሚል ትርጉም አለው። አ.ት፡ “ለምናገራቸው ነገሮች ትኩረት እሰጣለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምላስ” የሚያመለክተው የጸሐፊውን ንግግር ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔርን የሚያስቆጣ ነገር እንዳልናገር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መለጎም” ማለት አፍን መዝጋት ነው። ዳዊት እዚህ ጋ የሚናገረው ከክፉ ሰው ጋር ሲሆን እንደማይናገር ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእነዚህ የሁለቱም ሐረጎች ትርጉም አንድ ሲሆን ጸሐፊው ፈጽሞ እንደማይናገር አጽንዖት ይሰጣል። አ.ት፡ “ፈጽሞ ጸጥ ብዬ ነበር” (See: Doublet)
“አልተናገርኩም”
እዚህ ጋ “ልብ” የሚወክለው የሰውን ሁለንተናውን ነው። የጸሐፊው አስጨናቂ አሳብ በውስጡ እንደሚነድ እሳት ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ስለ እነዚህ ነገሮች ባሰብኩ ጊዜ በጣም ተጨነቅኩኝ” (See: Synecdoche እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በመሠረቱ እነዚህ ሐረጎች የሚሉት ተመሳሳይ ነገር ነው። (See: Parallelism)
“ሕይወቴ ምን ያህል አጭር እንደሆነ አሳየኝ” ወይም “በቶሎ የምሞትበትን ጊዜ አሳየኝ”
ጸሐፊው የሕይወት ዘመኑ በእጁ እርዝመት ሊለካ እንደሚችል አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “በጣም አጭር ጊዜ ብቻ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ንጽጽር የሚናገረው የጸሐፊው የሕይወት ዘመን እርዝማኔ የማይሰነብት፣ አጭር መሆኑን ነው። ይህ ዕድሜው ምን ያህል አጭር እንደሚሆን አጽንዖት ለመስጠት የተነገረ ግነት ነው። አ.ት፡ “የሕይወቴ እርዝመት በየትኛውም ጊዜ ሊያበቃ የሚችል ነው” (Simile፣ ግነትና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
ሕይወት አጭር ነው፤ ዘማሪው በዚህ ስፍራ ዕጥረቱ አንድ ሰው ትንፋሹን አንድ ጊዜ የሚተነፍስበትን ያህል እንደሆነ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “የሰዎች የሕይወት ዘመን ልክ አንድ ሰው ከሚተነፍሰው አጭር እስትንፋስ ጋር አንድ ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የሰዎች ሕይወት ምንም ያህል እንደማይቆይ ጥላ ተደርጎ ተነግራል። አ.ት፡ “ጥላ እንደሚጠፋ እያንዳንዱ ይጠፋል” (See: Simile)
እዚህ ጋ እነርሱ ከሞቱ በኋላ ሀብታቸው ምን እንደሚሆን እንደማያውቁ ያመለክታል። የዚህ አነጋገር ሙሉ ትርጉም ሊብራራ ይችላል። (See: Assumed Knowledge and Implicit Informa- tion)
ጸሐፊው ይህንን የሚጠይቀው ሰዎች ሊረዱት እንደማይችሉ አጽንዖት ለመስጠት ነው። ይህ ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እንደ ንግግር ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እንግዲህ እግዚአብሔር ሆይ፣ ከማንም ምንም ነገር አልጠብቅም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
በመሠረቱ እነዚህ ሐረጎች የሚሉት ተመሳሳይ ነገር ነው። (See: Parallelism)
“ቅጣቴ የሚመጣው ከአንተ ነውና”
እግዚአብሔር ጸሐፊውን መቅጣቱ ልክ በጦር መሣሪያ እግዚአብሔር እንዳቆሰለው ተደርጎ ተነግራል። አ.ት፡ “እባክህን እኔን መቅጣትህን ተው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ፈጽሞ ተሸንፌአለሁ”
እግዚአብሔር ጸሐፊውን መቅጣቱ ልክ እግዚአብሔር በቡጢ እንደመታው ተደርጎ ተነግራል። እዚህ ጋ “እጅ” የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ፍርድ ነው። አ.ት፡ “ፍርድህ በእኔ ላይ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ብል የጨርቅን ቁራጭ እንደሚበላው እግዚአብሔር የከበረ የሚሉትን ነገራቸውን ይወስድባቸዋል። አ.ት፡ “ብል ጨርቅን እንደሚበላ የሚመኟቸውን ነገሮች ይበላል” (See: Simile)
ጸሐፊው የሰዎችን ደካማነት ፈጥኖ ከሚጠፋ ጭጋግ ጋር በማመሳሰል ይናገራል። አ.ት፡ “ሁሉም ፈጽሞ ተሰባሪ ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእነዚህ ሦስት ሐረጎች ትርጉማቸው በመሠረቱ ተመሳሳይ ሲሆን እግዚአብሔር ምላሽ እንዲሰጠው እንዴት አጥብቆ እንደሚፈልግ ያሳያል። (See: Parallelism)
ጸሐፊው እግዚአብሔር ለእርሱ ምላሽ አለመስጠቱን እንደ ደነቆረ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ልትሰማኝ የማትችል ይመስል ዝም አትበለኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው እግዚአብሔር ለእርሱ ምላሽ አለመስጠቱን እግዚአብሔር ለእርሱ ፈጽሞ እንግዳ እንደሆነበት አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “እኔ ፈጽሞ እንደ እንግዳ ሆኜብሃለሁ” (See: Simile)
እዚህ ጋ “ዐይንህን” የሚወክለው የእግዚአብሔርን ቅጣት ነው። አ.ት፡ “እባክህን እኔን መቅጣትህን ተው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “መሳቅ” ደስተኛ ከመሆን ጋር ተያይዟል። አ.ት፡ “እንደገና ደስተኛ መሆን እንድችል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) መዝሙሩን ዳዊት ጽፎታል ወይም 2) መዝሙሩ የሚናገረው ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) የመዝሙሩ ስልት የዳዊትን መዝሙር ይመስላል የሚሉት ናቸው።
ይህ ማለት ጸሐፊው እግዚአብሔር እንዲረዳው ሲጠብቀው ነበር።
እነዚህ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ በአንድ ዐረፍተ ነገር ሊጣመሩም ይችላሉ። አ.ት፡ “በጠራኹት ጊዜ ሰማኝ” (See: Doublet)
እነዚህ ሁለት ዘይቤአዊ አነጋገሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው። ጸሐፊው የነበረበት አደገኛ ሁኔታ ጭቃ በተሞላና ለሞት በሚያበቃ ጉድጓድ ተመስሎ ተነግሯል። ይህ አደገኛነቱ ላይ አጽንዖት ይሰጣል። አ.ት፡ “የሚያጣብቅ ጭቃ በሞላበት አስከፊ ጉድጓድ ከመጠመድ” (Parallelism እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እግሮቼን” የሚያመለክተው የጸሐፊውን ሲሆን “ዐለት” የሚያመለክተው ሰላማዊ ስፍራን ነው። አ.ት፡ “ሰላማዊ ስፍራን አዘጋጀልኝ” (Synecdoche and ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ለአዲስ መዝሙር የሚሆን ቃል አስተማረኝ” ወይም 2) “ለመዘመር አዲስ ምክንያትን ሰጠኝ” የሚሉት ናቸው።
እዚህ ጋ “አፌ” የሚያመለክተው ጸሐፊውን ነው። አ.ት፡ “በውስጤ” (See: Synecdoche)
“ምስጋና” የሚለው ስም እንደ ግሥ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አምላካችንን የምናመሰግንበትን ዝማሬ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ያዩታል” እግዚአብሔር ስላደረገለት ነገር ጸሐፊው ሲዘምር እንደሚሰሙት ያመለክታል። አ.ት፡ “ብዙ ሰዎች እግዚአብሔር ያደረገልኝን ስናገር ይሰሙኛል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በእግዚአብሔር የሚታመን ሰው የተባረከ ነው” ወይም “በእግዚአብሔር የሚታመኑ እነርሱ የተባረኩ ናቸው’
ይህ ኩሩ የሆኑትን ሰዎች ያመለክታል። አ.ት፡ “ኩሩ ሰዎች” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
የዕብራይስጡ ቃል ግልጽ አይደለም። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ውሸት” ወይም 2) “ሐሰተኞች አማልክት” የሚሉት ናቸው።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ለእኛ የምታስባቸውን ነገሮች በሙሉ ማንም ሊቆጥራቸው አይችልም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
በመሠረቱ የእነዚህ ሐረጎች ትርጉም አንድ ነው። የመጀመሪያው በአሉታዊነት ሲነገር ሁለተኛው በአዎንታዊነት ተነግሯል። (See: Parallelism and Litotes)
ይህ ሌሎች ነገሮች ለእግዚአብሔር በይበልጥ አስፈላጊ ስለመሆናቸው በግነት የተነገረበት ነው። አ.ት፡ “አንተን እጅግ የሚያስደስትህ መሥዋዕቶችና ሌሎች ቁርባኖች አይደሉም” (ግነት እና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ጆሮዎቼ” የሚያመለክተው የመስማትን ችሎታ ነው። አ.ት፡ “ትዕዛዝህን ለመስማት አስችለኸኛል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ፣ እነዚህ ነገሮች ለእግዚአብሔር እጅግ አስፈላጊዎች እንዳልሆኑ ለማሳየት የተነገረ ግነት ነው። አ.ት፡ “አንተ አብልጠህ የምትፈልጋቸው በመሰዊያ ላይ የሚቃጠሉ እንስሶችንና ሌሎች ስለ ኃጢአታችን የሚቀርቡ ቁርባኖችን አይደለም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው የእግዚአብሔር ቃል የተጻፈበትን ጥቅልል ነው። አ.ት፡ “የተጻፈበት ጥቅልል” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እዚህ ጋ “ልቤ” የሚያመለክተው የጸሐፊውን ውስጣዊ ማንነት ነው። አ.ት፡ “በውስጣዊ ማንነቴ ሁልጊዜ ስለ ሕግህ አስባለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ስለ ጽድቅህ የምስራች በታላቅ ጉባዔ ለነበሩ ሰዎች ተናግሬአለሁ”
ይህ እግዚአብሔር ሕዝቡን እንደሚታደጋቸው የሚነገረውን የምሥራች ያመለክታል። አ.ት፡ “አንተ ጻድቅ ስለሆንክ ሕዝብህን ስለማዳንህ የምሥራችን” (See: Ellipsis)
እዚህ ጋ “ከንፈሮቼ” ንግግሩ ላይ አጽንዖት በመስጠት ጸሐፊውን ይወክላሉ። አ.ት፡ “እነዚህን ነገሮች ከማብሰር ራሴን አልገታሁም” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ጽድቅህን ምስጢር አድርጌ አልያዝሁትም”። ይህ ደግሞ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ስለ ጽድቅህ ለሁሉም በግልጽ ተናግሬአለሁ” (See: Litotes)
እዚህ ጋ ይህ የሚያመለክተው የጸሐፊውን ውስጣዊ ማንነት ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በታላቁ ጉባዔ ውስጥ ለነበሩት ሁሉ ስለ ቃል ኪዳን ታማኝነትህ ወይም ስለ አለኝታነትህ ነግሬአቸዋለሁ” (See: Litotes)
የነገር ስም የሆነው “ታማኝነት” የሚለው ቃል “ታማኝ” ተብሎ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንተ ለቃል ኪዳንህ ታማኝ ነህ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ የነገር ስም የሆነው “አለኝታነት” እንደ “አለኝታ” ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንተ አለኝታ ነህ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የቃል ኪዳን ታማኝነት” እና “አለኝታነት” ጸሐፊውን ሊጠብቁት እንደሚችሉ ሕያዋን ሰዎች ተደርገው ተነግረዋል። አ.ት፡ “የቃል ኪዳን ታማኝነትህ እና አለኝታነትህ ሁልጊዜ እንዲጠብቁኝ እፈልጋለሁ” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ መከራ ተናጋሪውን ከቦ እንደሚያጠምደው ቁስ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ልቆጥረው ከምችለው በላይ የበዛ መከራ በዙሪያዬ አለ” ወይም “ልቆጥረው የማልችለው መከራ መጣብኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ቁጥሩን ለማጉላት በአሉታዊነት ተነግሯል። ይህንን በመዝሙር 40፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በቁጥር ብዙ ናቸው” (See: Litotes)
ይህ የኃጢአቱን ውጤት ያመለክታል። አ.ት፡ “የኃጢአቴ ውጤት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የጸሐፊው ኃጢአት እንደሚያጠቃው ጠላት ተደርጎ ተነግሯል። (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
የተለያዩ ትርጉሞች በዚህ አስቸጋሪ ምንባብ ላይ ይለያያሉ። ምናልባት ተናጋሪው እጅግ ከመጮኹ የተነሣ በዕንባው ምክንያት ምንም ነገር ለማየት አልቻለም ይሆናል።
እዚህ ጋ “ልብ” የሚያመለክተው የጸሐፊውን ውስጣዊ መተማመን ነው። አ.ት፡ “በጣም ተስፋ ቆርጫለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊጻፍና ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እነዚያን ሊገድሉኝ የሚሞክሩትን እንዲያፍሩና እንዲዋረዱ አድርጋቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ነፍሴን ለመውሰድ የሚከታተሉኝ” ማለት ጸሐፊውን ለመግደል ይመኛሉ ማለት ነው። ጸሐፊው “በነፍሱ” ተወክሏል። አ.ት፡ “ሊገድሉኝ የሚሞክሩ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊጻፍና ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እኔን በመጉዳት የሚደሰቱትን ከልክላቸው፣ አዋርዳቸውም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
መከልከላቸው ወይም መታገዳቸው ከማጥቃታቸው ወደ ኋላ እንዲመለሱ እንደተደረጉ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ተከልክለዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በእኔ ላይ ‘እንኳን፣ እንኳን!’ የሚሉ በእፍረታቸው ምክንያት ይንቀጥቀጡ”
“በምታሳፍራቸው ጊዜ እንደሚደነግጡ ተስፋ አደርጋለሁ”
“እንኳን፣ እንኳን!” ሰዎች በሌላው ላይ በሚስቁበት ጊዜ የሚሉት ነገር ነው። የአንተ ቋንቋ ሰዎች በሌላው ላይ ሲስቁ የሚናገሩት የተለየ ቃል ካለው እዚህ ጋ መጠቀም ይቻላል። ይህ ታዲያ “መሳቅ” ከሚል ግሥ ጋር ሊተረጎም ይችላል።
የእነዚህ ሁለት ሐረጎች ትርጉም ተመሳሳይ ሲሆን የደስታው ጥልቀት ላይ አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “በጣም ደስ ይበላችሁ” (See: Doublet)
የነገር ስም የሆነው “ማዳን” እንደ ድርጊት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ስላዳንካቸው ይወዱሃል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ ጸሐፊው ምን ያህል ምስኪን እንደሆነ አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “በጣም ችግረኛ” (See: Doublet)
“ጌታ ስለ እኔ ይገደዋል”
እነዚህ ሐረጎች የሚሉት ተመሳሳይ ነገር ነው። (See: Parallelism)
“እኔን የምትረዳኝ አንተ ነህ”
“ልታድነኝ መጣህ”
ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ፈጥነህ መልስ” (See: Litotes)
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) መዝሙሩን ዳዊት ጽፎታል ወይም 2) መዝሙሩ የሚናገረው ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) የመዝሙሩ ስልት የዳዊትን መዝሙር ይመስላል የሚሉት ናቸው።
እነዚህ ቃላት ስለ ደካሞች የሚገደውን ማንኛውንም ሰው ያመለክታሉ።
“ደካሞች ሰዎች” ወይም “ድኾች ሰዎች”
“የመከራ አልጋ” የሚለው ሐረግ አንድ ሰው ታሞ በአልጋው ላይ የሚተኛበትን ጊዜ ያመለክታል። አ.ት፡ “ታሞ አልጋው ላይ በሚሆንበት ጊዜ እግዚአብሔር ይደግፈዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የፈውስ አልጋ” የሚለው ሐረግ አንድ ሰው በአልጋው ላይ በማረፍ ከሕመሙ የሚያገግምበትን ጊዜ ያመለክታል። አ.ት፡ “አንተ እግዚአብሔር፣ ከሕመሙ ትፈውሰዋለህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የአንድ ሰው ስም ሞተ ማለት ሰዎች በሕይወት ኖሮ እንደነበር ይረሱታል ማለት ነው። አ.ት፡ “ስሙ የሚደመሰሰው መቼ ነው” ወይም “ሰዎች ስለ እርሱ የሚረሱት መቼ ነው” (Ellipsis እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ጠላቴ” የሚለው ቃል አንድን የታወቀውን ጠላት ማለት ሳይሆን በጥቅሉ የትኛውንም ጠላት ያመለክታል።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) ትርጉም የለሽ ነገሮችን ይናገራል” ወይም 2) ጠላቶቹ ወዳጆቹ ሳይሆኑ እንደሆኑ እንዲያስብ የሚያስደርገውን ነገር ይናገራሉ የሚሉት ናቸው። አ.ት፡ “የሚያሳስቱ ነገሮችን ይናገራል” ወይም “ስለ እኔ የሚገዳቸው ያስመስላሉ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ጠላቶቹ የእርሱን ክፉ ነገሮች ሁሉ ለማጥናት ይሞክራሉ። እዚህ ጋ “ልብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው ነው። መጥፎ ሁኔታዎች ሊከማቹ እንደሚችሉ ቁሶች ተደርገው ተነግሮላቸዋል። አ.ት፡ “ለጥፋቴ የሚሆነውን ሁሉ ለማጥናት ይሞክራሉ” (Synecdoche እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “በጣም መጥፎ የሆኑ ነገሮች እንደሚደርሱብኝ ተስፋ ያደርጋሉ” ወይም 2) “እኔን ለመጉዳት እያቀዱ ነው” የሚሉት ናቸው።
ጠላቶቹን እርሱን በሚይዘው ሰው በመመሰል ስለ “በሽታ” ይናገራሉ። አ.ት፡ “በአደገኛ በሽታ ታሞአል” (ሰውኛ እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “አደገኛ በሽታ” ወይም 2) “ክፉ የሆነ ነገር” የሚሉት ናቸው።
እዚህ ጋ “ወድቋል” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ከሕመም የተነሣ አልጋ ላይ መተኛትን ነው። “አይነሣም” ማለት መተኛቱን ይቀጥላል ማለት ሲሆን ይሞታል የሚለውን በጨዋነት የመግለጽ አሳብ ነው። አ.ት፡ “አሁን ታሞ አልጋ ላይ ነው፣ በዚያ ይሞታል” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information and Euphemism)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ባልንጀራው አሳልፎ ሰጥቶታል ማለት ነው። አ.ት፡ “አሳልፎ ሰጠኝ” ወይም “በእኔ ላይ ተቃዋሚ ሆነ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ልመና ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሆይ፣ እባክህን ማረኝና አንሣኝ” (See: Statements - Other Uses)
ይህ ማለት ከአልጋው ላይ እንዲያነሣው ወይም ከበሽታው እንዲያገግም እንዲያደርገው ነው። አ.ት፡ “ጤነኛ አድርገኝ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው የሚናገራው የተበዳራቸውን ይመልስላቸው ይመስል ጠላቶቹን ስለ መበቀል ነው። አ.ት፡ “እንድበቀላቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በዚህ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጸሐፊው ቀጥሎ የሚናገረውን ነው። ለግልጽነት እንዲረዳ ሐረጉ ቦታው ሊቀያየር ይችላል። አ.ት፡ “ጠላቴ ድል ስለማያደርገኝ በእኔ ደስ እንደሚልህ አውቃለሁ” (የሁነቶች ቅደም ተከተል የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ገና ስላልፈወሰው ይህ የወደፊቱን በሚያመለክት ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ጠላቶቼ ድል እንዳያደርጉኝ ካስቻልከኝ በእኔ እንደተደሰትክ አውቃለሁ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“በቅንነቴ ምክንያት ትደግፈኛለህ”
ጸሐፊው እግዚአብሔር እርሱን ማየት በሚችልበትና እርሱም የእግዚአብሔርን ፊት ለማየት በሚችልበት ስፍራ እንደተገኘ ያህል በእግዚአብሔር ሀልዎት ውስጥ ስለመሆን ይናገራል። አ.ት፡ “ከአንተ ጋር ታቆየኛለህ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
መዝሙር 1 መዝሙር 41 ላይ ያበቃል።
ይህ ሁለቱን ጽንፍ የሚያመለክት ሲሆን ትርጉሙ ሁልጊዜ ማለት ነው። አ.ት፡ “ለዘለዓለም” (See: Merism)
“አሜን” የሚለው ቃል የተነገረውን ከማጽደቅ አንጻር አጽንዖት ለመስጠት ተደግሟል። አ.ት፡ “እንደዚሁ ይሁን” (See: Doublet)
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
ይህ ምናልባት የሙዚቃን ስልት ያመለክት ይሆናል። ይህንን በመዝሙር 32፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ደራሲው ለእግዚአብሔር ያለውን ናፍቆት የተጠማች ዋላ ለውሃ ካላት ናፍቆት ጋር ያነጻጽረዋል።
ሰው ወይም እንስሳ በጣም ደክሞ ወይም ተጠምቶ በከባዱ ሲተነፍስ
ደራሲው ለእግዚአብሔር ያለውን ብርቱ ናፍቆት ውሃን በብርቱ ከመጠማት ጋር አመሳስሎ ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ደራሲው ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው በእግዚአብሔር ፊት ለመሆን ያለውን ብርቱ ናፍቆት ለማሳየት እንጂ ምላሽ ፈልጎ አይደለም። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
የሚመገበው ምግብ ይመስል ደራሲው ወደ ዕንባው ያመለክታል። ይህ ማለት መብላት እስከማይችል ድረስ አዝኗል። አ.ት፡ “ዕንባዬ እንደ ምግብ ስለሆነኝ ሌላ ምንም ነገር አልበላም” (ዘይቤአዊ አነጋገር፣ Assumed Knowledge እና Implicit Information የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ ጅማሬውንና መጨረሻውን በመጠቆሙ የሚያመለክተው ሙሉውን ቀን ነው። አ.ት፡ “ቀኑን ሙሉ” (See: Merism)
ይህ ግነት ነው። ጠላቶቹ ይህንን የሚሉት አልፎ አልፎ እንጂ ሁልጊዜ አይደለም። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
x
ደራሲው ራሱን ወደሚወክልበት “ነፍሱ” ይኸውም ውስጣዊ ማንነቱ ያመለክታል። ራሱን ለመውቀስ እነዚህን ጥያቄዎች ይጠይቃል። አ.ት፡ “ማቀርቀር አልነበረብኝም። መጨነቅ አልነበረብኝም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እና Synecdoche የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ነፍሱ የጎበጠች ይመስል የሚናገረው ስለ መጫጫን ወይም ተስፋ መቁረጥ ነው። አ.ት፡ “ተስፋ ቆርጫለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ለነፍሱ መናገሩንና በእግዚአብሔር እንድትታመን ማዘዙን ቀጥሏል። (See: Imperatives - Other Uses)
ጸሐፊው ስለ ነፍሱ ለእግዚአብሔር መናገር ይጀምራል።
የዚህ ሐረግ ትርጉም ማስታወስ ወይም ስለ አንድ ነገር ማሰብ ማለት ነው። አ.ት፡ “ስለ አንተ አስባለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ምናልባት የዮርዳኖስ ወንዝ መነሻ የሆነውን ሰሜናዊ እስራኤል ያመለክት ይሆናል። አ.ት፡ “የዮርዳኖስ ወንዝ መነሻ ምድር” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
የተራራ ጫፍ
ይህ በአርሞንኤም ተራራ ስር ያለ የኮረብታ ስም ነው። (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ጥልቅ” የሚለው ቃል ጥልቅ የሆነውን የውሃ አካል የሚያመለክት ሲሆን እዚህ ጋ ሊሆን የሚችለው ከአርሞንኤም ተራራ ወደ ታች የሚወርደውን ምንጭ ነው። ሰዎች ከተራራው ላይ ሲወርዱ የሚያሰሙትን እንቅስቃሴ ለእርስ በእርስ እንደሚያወሩ አድርጎ ጸሐፊው ስለ ውሃው አወራረድ ይናገራል። (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ደራሲው እጅግ አስከፊ የሆነበትን አጋጣሚና ሐዘኑን አንዱ ሞገድ ከሌላው ሞገድ ጋር እያላጋው ጥልቅ ውሃ እንዳሰጠመው ያህል አድርጎ ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ማዕበል” የሚለው ቃል “ሞገድ” ለሚለው ተለዋጭ ቃል ነው። ሁለቱ ቃላት በአንድነት በሞገዱ ታላቅነት ላይ አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “ታላላቅ ሞገዶችህ ሁሉ” (See: Doublet)
ከእርሱ ጋር እንዲኖር የሚያዘው ሰው የሆነ ይመስል ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታማኝነት ይናገራል። የነገር ስም የሆነው “ታማኝነት” እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታማኝነቱን በቀን ያሳየኛል” ወይም “እግዚአብሔር ለቃል ኪዳኑ ምን ያህል ታማኝ እንደሆነ በቀን ያሳየኛል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “የሚሰጠኝ መዝሙር” ወይም “ስለ እርሱ የሆነውን መዝሙር” የሚሉት ናቸው።
“ሕይወት የሚሰጠኝ አምላክ”
ጸሐፊው ከጠላት ጥቃት ሊከላከል በሚችል በትልቅ ዐለት መስሎ ስለ እግዚአብሔር ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እያለቀሱ መሄድ” በጣም ከማዘን ጋር የተያያዘ ሥርዓት መፈጸም ነው።
ጸሐፊው የባላጋራዎቹን ወቀሳ በብርቱ እንዳቆሰሉት ይህል አድርጎ ይናገራል። (See: Simile)
ይህ ግነት ነው፤ ጠላቶቹ አልፎ አልፎ እንጂ ሁልጊዜ እንዲህ አይሉትም። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
የደራሲው ጠላቶች እንዲህ በማለት የሚጠይቁት ሊሳለቁበትና እግዚአብሔር ሲረዳው እንዳላዩ ለመግለጽ ነው። አ.ት፡ “የሚረዳህ አምላክህ በዚህ የለም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ደራሲው ራሱን ወደሚወክልበት “ነፍሱ” ይኸውም ውስጣዊ ማንነቱ ያመለክታል። ራሱን ለመውቀስ እነዚህን ጥያቄዎች ይጠይቃል። ይህንን በመዝሙር 42፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ማቀርቀር አልነበረብኝም። መጨነቅ አልነበረብኝም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እና Synecdoche የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ነፍሱ የጎበጠች ይመስል የሚናገረው ስለ መጫጫን ወይም ተስፋ መቁረጥ ነው። ይህንን በመዝሙር 42፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ተስፋ ቆርጫለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ለነፍሱ መናገሩንና በእግዚአብሔር እንድትታመን ማዘዙን ቀጥሏል። ይህንን በመዝሙር 42፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (See: Imperatives - Other Uses)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “የሚጠብቀኝ አምላክ” ወይም 2) “ብርታት የሚሰጠኝ አምላክ” የሚሉት ናቸው።
ጸሐፊው እነዚህን ጥያቄዎች የሚጠይቀው ምላሽ ለማግኘት ሳይሆን በእግዚአብሔር ላይ ያለውን ቅሬታና ስሜቱን ለመግለጽ ነው። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“እያለቀሱ መሄድ” በጣም ከማዘን ጋር የተያያዘ ሥርዓት መፈጸም ነው።
“ጭቆና” የሚለው ቃል እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ጠላቴ ስለሚጨቁነኝ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ብርሃን ሆኖ መንገዱን ያሳየው፣ እውነት ሆኖም እንዴት መኖር እንዳለበት ያስተምረው ይመስል ጸሐፊው የሚናገረው ስለ እግዚአብሔር ታዳጊነት ነው። አ.ት፡ “በብርሃንህ እና በእውነትህ ምራኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ መቅደሱ የሚገኝበትን የኢየሩሳሌም ኮረብታና መቅደሱን ራሱን ያመለክታል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“አንተ ወደምትኖርበት ስፍራ”
“ታላቅ ደስታዬ የሆነው እግዚአብሔር” ወይም “ታላቅ ደስታን የሚሰጠኝ እግዚአብሔር”
ደራሲው ራሱን ወደሚወክልበት “ነፍሱ” ይኸውም ውስጣዊ ማንነቱ ያመለክታል። ራሱን ለመውቀስ እነዚህን ጥያቄዎች ይጠይቃል። ይህንን በመዝሙር 42፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ማቀርቀር አልነበረብኝም። መጨነቅ አልነበረብኝም” (See: Imperatives - Other Uses)
ጸሐፊው ነፍሱ የጎበጠች ይመስል የሚናገረው ስለ መጫጫን ወይም ተስፋ መቁረጥ ነው። ይህንን በመዝሙር 42፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ተስፋ ቆርጫለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ለነፍሱ መናገሩንና በእግዚአብሔር እንድትታመን ማዘዙን ቀጥሏል። ይህንን በመዝሙር 42፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ድነቴ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል። አስፈላጊ ከሆነ ሁለቱ ሐረጎች ሊጣመሩ ይችላሉ። አ.ት፡ “የሚያድነኝ አምላኬ” (See: Doublet)
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
x
“ሰይፍ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ወታደራዊ ኃይልን ነው። አ.ት፡ “በገዛ ሰይፋቸው በመዋጋት” ወይም “በገዛ ሰራዊታቸው ጉልበት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ክንድ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኃይልን ነው። አ.ት፡ “የገዛ ኃይላቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ለዚህ ሐረግ ግሥ ልትጨምርበት ትችላለህ። አ.ት፡ “የፊትህ ብርሃን ምድሪቱን የእነርሱ እንድትሆን አደረገ” (See: Ellipsis)
እዚህ ጋ “እጅ” እና “ክንድ” የሚሉት ቃላት ሁለቱም የእግዚአብሔርን ኃይል ያመለክታሉ። ተጣምረው ለእግዚአብሔር ኃይል ታላቅነት አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “ታላቅ ኃይልህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Doublet የሚለውን ተመልከት)
የእግዚአብሔር ፊት በእነርሱ ላይ ያበራ ይመስል ጸሐፊው እግዚአብሔር በሞገስ እንዳያቸውና ቸር እንደሆነላቸው ይናገራል። አ.ት፡ “ደግነትህ” ወይም “ሞገስህ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእስራኤል ሕዝብ በአባታቸው በ “ያዕቆብ” ስም ተጠርቷል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በአንተ… የአንተ በሆነው”
ጸሐፊው ጠላቶቹ “የወደቁ” እና ለጦርነት ለመዘጋጀት “የተነሡ” ይመስል የሚናገረው ስለመሸነፋቸው ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ስም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ኃይልና ሥልጣን ነው። አ.ት፡ “በኃይልህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በእግሮቻችን ይረገጣሉ” ወይም “በላያቸው ላይ እንረማመዳለን”
“መፎከር” የሚለው ቃል ከግሥ ጋር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ፎክረናል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ስም” የሚለው ቃል ራሱን እግዚአብሔርን ያመለክታል። አ.ት፡ “ለአንተ ምስጋናን እናቀርባለን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው እግዚአብሔር የማይፈለግን ቁራጭ ጨርቅ እንደሚጥል እስራኤልን እንደ ተወው ይናገራል። አ.ት፡ “ትቶናል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሰራዊት ጦርነቱን ካሸነፈ በኋላ የሚሰበስበው ሀብትና ንብረት
ጸሐፊው እስራኤላውያኑን ሰዎች አርደው ከሚበሏቸው በጎች ጋር ያነጻጽራቸዋል። በጎች በአራጆቻቸው ፊት ተስፋ እንደሌላቸው እስራኤላውያንም በጠላቶቻቸው ፊት ተስፋ የላቸውም። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በጎችን አርደው እንደሚበሉ ጠላቶቻችን እንዲገድሉን ፈቅደህላቸዋል” (Simile እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በተለያዩ ሕዝቦች መካከል እንድንኖር አደረግኸን”
እግዚአብሔር፣ የእስራኤል ጠላቶች እነርሱን እንዲያሸንፏቸው ማድረጉን ምንም ክፍያ ሳይጠይቃቸው የእስራኤልን ሕዝብ ለጠላቶቻቸው እንደሸጣቸው አድርጎ ጸሐፊው ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመካከላቸው የሚኖሩባቸው ሕዝቦች እንዴት እንደሚሳለቁባቸው አጽንዖት የሚሰጡ ተመሳሳዮች ናቸው። (See: Parallelism)
“ተግሳጽ” የሚለው ቃል እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ጎረቤቶቻችን እንደሚገስጹት አንዳች ነገር ታደርገናለህ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በዙሪያችን ያሉ ይስቁብናል፣ ይሳለቁብናልም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሐረጎች ተመሳሳዮች ሲሆኑ በዙሪያቸው ያሉ ሕዝቦች ምን ያህል አብዝተው እንደ ተሳለቁባቸው አጽንዖት ይሰጣሉ። (See: Parallelism)
“ስድብ” የሚለው ቃል እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በዙሪያችን ያሉ ሕዝቦች እንዲሰድቡን አደረግሃቸው” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“ራስን መነቅነቅ” የሚለው ሐረግ በግሥነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች ራሳቸውን የሚነቀንቁበት አንዳች ነገር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ሰዎች ሌሎች ላይ ያላቸውን ንቀት ለማሳየት የሚጠቀሙበት የሰውነት እንቅስቃሴ ነው።
ጸሐፊው እንደ ቁስ ፊት ለፊቱ ይታየው ይመስል ስለ ውርደቱ ይናገራል። የሐረጉ ትርጉም፣ ‘ሁልጊዜ ስለ ውርደቱ ያስባል’ ማለት ነው። አ.ት፡ “ስለ ውርደቴ አስባለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው እንደ ብርድ ልብስ የሚሸፍነው ቁስ ይመስል የሚናገረው ስለ እፍረቱ ነው። አ.ት፡ “የፊቴ እፍረት ውጦኛል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በፊቴ ላይ የሚታየው እፍረት”። ይህ እፍረቱ በፊት ገጽታው ላይ እንዴት እንደሚንጸባረቅ ያመለክታል።
እዚህ ጋ “ድምፅ” የሚለው ቃል እርሱን የሚሰድበውን ሰው ይወክላል። አ.ት፡ “እኔን ከሚዘልፈኝና ከሚሰድበኝ ሰውዬ ንግግር የተነሣ” (See: Synecdoche)
እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ ይህ ሰው ባለው ብልሹ ጸባይ ላይ አጽንዖት ያደርጋሉ። (See: Doublet)
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳዮች ናቸው። ጸሐፊው እግዚአብሔርን መከተልን እንደ ታማኝነት፣ ከእርሱ መለየትን ደግሞ ታማኝነትን እንደ ማጉደል በመቁጥር ይናገራል። (Parallelism እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” የሚለው ቃል ስሜትን፣ በተለይም ደግሞ ታማኝነትን እና ፍቅርን ያመለክታል። አ.ት፡ “ለአንተ ያለንን ታማኝነት አላቋረጥንም” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር ቅጣት የሚናገረው ተሰባሪውን ዕቃ እንደሚሰብር አድርጎ ነው። አ.ት፡ “ክፉኛ ቀጣኸን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው እግዚአብሔር ከቀጣቸው በኋላ ሰዎች እንደማይኖሩበት እንደ ኦና ስፍራ በመቁጠር ስለ እስራኤል ይናገራል። አ.ት፡ “ምድራችንን እንደ ቀበሮዎች መኖሪያ አደረገ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የዱር ውሾችን የሚመስሉ
ጸሐፊው ሊሞቱ ባሉት ላይ ጥላውን እንደ ዘረጋ ቁስ አካል አድርጎ የሚናገረው ስለ ሞት ነው። አ.ት፡ “እንድንሞት አደረገን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ስም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራሱን እግዚአብሔርን ነው። እግዚአብሔርን መርሳት ማለት እርሱን ማምለክ ማቆም ማለት ነው። ይህ ያልሆነ ነገር ነው። አ.ት፡ “አምላካችንን ረስተን ከነበረ” ወይም “አምላካችንን ማምለክ ትተን ከነበረ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Hypothetical Situations የሚለውን ተመልከት)
እጆችን መዘርጋት ሰዎች ወደ አምላክ በሚጸልዩበት ጊዜ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ ነው። አ.ት፡ “ባዕድን አምላክ አምልከን” ወይም “ወደ ባዕድ አምላክ ጸልየን” (See: Symbolic Action)
ጸሐፊው ሌላ አምላክ አምልከው ቢሆን ኖሮ እግዚአብሔር ያውቀው እንደነበር ለመግለጽ ይህንን ጥያቄ ይጠቀማል። አ.ት፡ “በእርግጥ እግዚአብሔር ያውቀዋል” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” የሚለው ቃል አዕምሮንና አሳብን ያመለክታል። አ.ት፡ “አንድ ሰው በምስጢር የሚያስበውን እርሱ ያውቃል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ቀኑን ሁሉ” የሚለው ሐረግ ሕዝባቸው ባለማቋረጥ መገደላቸውን አጽንዖት ለመስጠት የተደረገ ግነት ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከሚገድሉን ሰዎች የተነሣ ሁሌም አደጋ ውስጥ ነን” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች እንደሚታረዱ በጎች ይቆጥሩናል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው እስራኤላውያኑን ሰዎች አርደው ከሚበሏቸው በጎች ጋር ያነጻጽራቸዋል። በጎች በአራጆቻቸው ፊት ተስፋ እንደሌላቸው ሁሉ እስራኤላውያኑም በጠላቶቻቸው ፊት ተስፋ የላቸውም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር በእርግጥ ተኝቷል ማለት አይደለም። ጸሐፊው እግዚአብሔር ፈጥኖ አለመመለሱን እንደ ተኛ ቆጥሮት ይናገራል። እግዚአብሔር ስለ መከራቸው ግድ ያለው መስሎ ስላልታየው እርሱን ለመውቀስ ጥያቄውን ይጠይቃል። አ.ት፡ “ጌታ ሆይ! የተኛህ መስሎ ይሰማኛልና ንቃ!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው እግዚአብሔር የማይፈለግን ቁራጭ ጨርቅ እንደሚጥል እስራኤልን እንደተወው ይናገራል። ተመሳሳዩን ሐረግ በመዝሙር 44፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “አትተወን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ዝም ያላቸው መስሎ ስለታየው ቅሬታውን ለማቅረብ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “ከመጠቃታችን ፊትህን አትሰውር” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው እግዚአብሔር እነርሱን መተዉን እንዳያያቸው ፊቱን እንደሰወረባቸው አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ተውከን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በመሠረቱ “ስቃይ” እና “መጠቃት” የሚሉት ቃላት ትርጉማቸው አንድ ሲሆን የስቃያቸው ክብደት ላይ አጽንዖት ይሰጣል። እነዚህ ቃላት እንደ ግሥ ሊተረጎሙም ይችላሉ። አ.ት፡ “ሰዎች እንደሚያሰቃዩንና እንደሚያጠቁን ረሳህ” ወይም “ሰዎች እጅግ እንዳሰቃዩን ረሳህ” (የነገር ስም እና Doublet የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ተመሳሳይ ሐረጎች ተመሳሳዩን ትርጉም ይጋራሉ። ጸሐፊው የራሱን ሕዝብ በተሸናፊነትና በውርደት መሬት ላይ እንደ ተጋደመ ይገልጸዋል። (See: Parallelism)
ጸሐፊው በረዶ ቀልጦ ወደ ዐፈር ውስጥ እንደሚሰርግ አካላቸው ቁስ የሆነ ይመስል ስለ መዋረዳቸው ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ራሳቸውን ወደ ላይ ማንሣት እስከማይቻላቸው ድረስ ሥጋቸው ከመሬት ጋር እንደተጣበቀ አድርጎ ስለ መዋረዳቸው ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ እንዲነሣ የተሰጠ ትዕዛዝ ነው። ይህ ሐረግ በአንድ ነገር ላይ እርምጃ ለመውሰድ መጀመርን ያመለክታል። አ.ት፡ “እርምጃ ውሰድ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ታማኝነት” እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ለቃል ኪዳንህ ታማኝ መሆንህን ለማሳየት” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
ለሾሻኒም የተዘጋጀ
“ይህ የቆሬ ልጆች የጻፉት መዝሙር ነው” ይህ አንድን ሙዚቃ ስልት ወይም ቅኝት ሳያመለክት አይቀርም። አንዳንድ ጊዜ “ለ’ጽጌረዳ’ ቅኝት የተዘጋጀ” ተብሎ ተተርጉሟል። ይህንን በመዝሙር 32፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“የፍቅር መዝሙር”
ጸሐፊው ፈሳሽ ሞልቶት እንደሚያፈስ ዕቃ ስለ ልቡ ይናገራል። “ልብ” የሚለው ቃል በሚዘምረው መዝሙር የተደሰተ ስሜቱን ይወክላል። አ.ት፡ “ስለ መልካሙ አሳብ ደስታ ተሰምቶኛል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የከበረ ርዕሰ ጉዳይ” ወይም “ያማረ ቃል”። ይህ የሚያመለክተው እርሱ የጻፈውን መዝሙር ነው።
የተጻፈ ወይም የተደረሰ መዝሙር
ጸሐፊው እስክሪብቶ ብሎ የሚናገረው ስለ ምላሱ ነው። ልምድ ያለው ጸሐፊ ቃላትን እንደሚጽፍ እርሱ ቃላትን በብልሃት ይናገራል። አ.ት፡ “ምላሴ በደንብ እንደሚጽፍ ሰው እስክሪብቶ ነው” ወይም “ልምድ ያለው ጸሐፊ ቃላትን መጻፍ እንደሚችል ሁሉ እኔም ቃላትን በብልሃት እናገራለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ ንጉሡ ከማንም ይልቅ ማራኪ ስለመሆኑ አጽንዖት ለመስጠት የተነገረ ግነት ነው። “የሰው ልጆች” የሚለው ሐረግ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ሰዎችን ሁሉ ያመለክታል። አ.ት፡ “አንተ ከየትኛውም ወንድ ይልቅ መልከ መልካም ነህ” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
አንድ ሰው የንጉሡን ከንፈሮች ለመቀባት የተጠቀመበትን ዘይት በሚመስል መልኩ ጸሐፊው የሚናገረው ስለ ጸጋ ነው። “ከንፈሮች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የንጉሡን ንግግር ነው። የሐረጉ ትርጉም፣ ንጉሡ አንደበተ ርቱዕ ነው የሚል ነው። አ.ት፡ “አንድ ሰው ከንፈሮችህን በዘይት የቀባቸው ይመስላል” ወይም “አንደበተ ርቱዕ ነህ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ተዋጊዎች ሰይፋቸውን በወገባቸው ዙሪያ ባለው ቀበቶ በሚንጠለጠለው ሰገባ ውስጥ ይታጠቁት ነበር። ሰይፉ በጎናቸው በኩል ይቀመጣል። ይህ ሐረግ አንድ ሰው ለጦርነት የሚያደርገውን ዝግጅት ይገልጻል። አ.ት፡ “ራስህን ለጦርነት አዘጋጅ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ጸሐፊው ንጉሡ በፈረሱ ወይም በሰረገላው ላይ ተቀምጦ ወደ ድል እንዲገሰግስ ይነግረዋል
የነገር ስም የሆኑት “እውነተኝነት”፣ “የዋህነት” እና “ጽድቅ” እንደ ቅጽል ሊነገሩ ይችላሉ። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) እነዚህ የኃያል ሰው መለያ ናቸው። አ.ት፡ “አንተ እውነተኛ፣ የዋህና ጻድቅ ስለሆንክ” ወይም 2) እነዚህ ለሚያስተዳድረው ሕዝብ ሊያቆይላቸው የሚዋጋላቸው መልካም ባህርያት ናቸው። አ.ት፡ “ለእውነተኝነት፣ ለየዋህነትና ለትክክለኝነት ለመዋጋት” የሚሉት ናቸው። (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
አብዛኞቹ ወታደሮች በሚዋጉበት ጊዜ ሰይፋቸውን በቀኝ እጆቻቸው ይይዙ ነበር። እዚህ ጋ “ቀኝ እጅ” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ጸሐፊው ስለ አንድ፣ ከጦርነት ያገኘውን ልምድ ለንጉሡ ሊያስተምር ስለ ቻለ ሰው፣ የተናገረውን ነው። አ.ት፡ “በብዙ ጦርነቶች በመዋጋት ታላላቅ ወታደራዊ ጀብዱዎችን ለመፈጸም ትማራለህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
“አስደናቂ ሥራዎችን”። ይህ ጠላቶቹ እንዲፈሩትና ተባባሪዎቹ እንዲያከብሩት የሚያስደርጋቸውን ወታደራዊ ድሎች ያመለክታል።
ይህ ሐረግ የሚያመለክተው ንጉሡ ጠላቶቹን ማሸነፉን ነው። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “ሕዝቦች ተማርከው እግርህ ላይ ይወድቃሉ” ወይም 2) “ሕዝቦች እግርህ ስር ይሞታሉ” የሚሉት ናቸው።
“ቀስቶችህ የጠላቶችህን ልብ ወግቷል”። ጸሐፊው ንጉሡን በማመልከት በሦስተኛ መደብ የሚናገረው ለንጉሡ ነው።
“ዙፋን” የሚለው ቃል የንጉሡን መንግሥትና አገዛዝ ይወክላል። አ.ት፡ “መንግሥትህ ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ነው” ወይም “ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ትነግሣለህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፣ “እግዚአብሔር” የሚለው ቃል 1) የእግዚአብሔር ወኪል የሆነው የንጉሡ መጠሪያ ነው ወይም 2) “ዙፋን” የሚለውን ቃል “እግዚአብሔር የሰጠህ መንግሥት” ለሚለው ተስማሚ ያደርገዋል የሚሉት ናቸው።
“በትረ - መንግሥት” የሚለው ቃል መንግሥቱን ለማስተዳደር ያለውን የንጉሡን ሥልጣን ይወክላል። አ.ት፡ “መንግሥትህን በፍትሓዊነት ታስተዳድራለህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ስለ ደስታ ሲናገር እግዚአብሔር ንጉሡን ለመቀባት እንደተጠቀመበት ዘይት አድርጎ ይገልጸዋል። እግዚአብሔር እርሱን መቀባቱ ንጉሥ እንዲሆን እንደ መረጠው ምልክታዊ ድርጊት ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ንጉሥ አድርጎ በሾመህ ጊዜ በጣም ደስ አሰኘህ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና Symbolic Action የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሰዎች ሽቶ ለመሥራት የሚጠቀሙባቸው መዓዛ ያላቸው እጽዋት ናቸው። (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
የዝሆን ጥርስ ከእንስሳ የሚገኝ ነጭና ጠንካራ ነገር ነው። ይህ ሐረግ የሚገልጸው ሰዎች ግድግዳዎቹንና ቁሳቁሶቹን በዝሆን ጥርስ ስላስዋቡት ቤተ መንግሥት ነው።
“ባለ አውታር የሙዚቃ መሣሪያዎች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች ባለ አውታር የሙዚቃ መሣሪያ በመጠቀም የሚጫወቱትን ሙዚቃ ነው። አ.ት፡ “የባለ አውታሩ ሙዚቃ ደስ አሰኝቶሃል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሴቶች የንጉሡን ፈቃድ የሚቀበሉ ሚስቶቹ ናቸው።
ይህ ንግሥት ልትሆን ያለችውን ሴት ማመላከቻ ነው። አ.ት፡ “ንግሥቲቱ ሙሽራህ” ወይም “ንግሥት የምትሆነው ሙሽራህ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህ በጥሩ ወርቁ የተመሰከረለት የቦታ ስም ነው። ስፍራው አይታወቅም። (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ንግሥቲቱ ወጣት ሴት በመሆኗ ምክንያት ጸሐፊው “ልጄ” በማለት ሊያነጋግራት ይጀምራል።
ጸሐፊው አንድን ነገር በጥንቃቄ መስማቱን ለመግለጽ በተናጋሪው ሰው አቅጣጫ ጎንበስ ከማለት ጋር ያገናኘዋል። አ.ት፡ “በጥንቃቄ አድምጪ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ንግሥቲቱ ልክ ልትረሳቸው በምትችልበት መልኩ ከእንግዲህ የወገኖቿን እምነትና ልማድ መከተል እንደማይኖርባት ጸሐፊው ይናገራል። አ.ት፡ “ከእንግዲህ የሕዝብሽን ልማድ መከተል አይኖርብሽም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ቤት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ቤተሰብን ነው። አ.ት፡ “ዘመዶችሽን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እና” ወይም “እንደዚህ”
ይህ ንጉሡ ሚስቱ አድርጓት ከንግሥቲቱ ጋር ለመተኛት መፈለጉ በጨዋነት የተነገረበት ነው። (See: Eu- phemism)
ጸሐፊው በጢሮስ ስለሚኖሩ ሰዎች ሲናገር እንደ ጢሮስ ልጆች ይቆጥራቸዋል። አ.ት፡ “የጢሮስ ሕዝብ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ንጉሡ የሚያገባትን ሴት ማንነት የሚያመላክት ነው። አ.ት፡ “የንጉሡ ሙሽራ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“በጣም ውብ”። ይህ የሴቲቱን ገጽታ ያመለክታል።
ልብሷ በወርቅ ያጌጠ ወይም የተጠለፈ ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው በወርቃማ ክር የጠለፈውን ልብስ ትለብሳለች” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የተጠለፈበትን ልብስ እንደ ለበሰች ሰዎች ወደ ንጉሡ ይወስዷታል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
የተለያየ ቀለም ያሏቸውን ክሮች ወደ ጨርቅነት ለመስፋት የተዘጋጀ ንድፍ
እዚህ ጋ፣ “አንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ንጉሡን ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች እርሷን አጅበው የሚከተሏትን ደናግል ያመጡልሃል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ “ደስታና ሐሴት”ን ሌሎች እንዲደሰቱ የሚመራቸው ዓይነት ሰው ተደርጎ ተገልጿል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ደስታና ሐሴት እነርሱን ይመሯቸዋል” ወይም “በደስታና በሐሴት ወደፊት ይሄዳሉ” (ሰውኛ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ቃላት ትርጉማቸው አንድ ሆኖ ሳለ የደስታው ጥልቅነት ላይ አጽንዖት የሚሰጡ ናቸው። አ.ት፡ “በታላቅ ደስታ” (See: Doublet)
ይህ ማለት እርሱ ነገሥታት የነበሩ አባቶቹን እንደተካቸው የንጉሡ ወንዶች ልጆች ንጉሥ በመሆን ይተኩታል ማለት ነው።
“በምድር ሁሉ ላይ” የሚለው በብዙ ሀገሮች እንደሚያስተዳድሩ አጽንዖት ለመስጠት እንጂ ግነት ነው። አ.ት፡ “በብዙ ሀገሮች ላይ ገዢዎች እንዲሆኑ ታደርጋቸዋለህ” (ግነት እና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ በውስጠ ታዋቂነት “እኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጸሐፊውን ነው። “ስም” የሚለው ቃል የንጉሡን ጸባይና ምስክርነት ያመለክታል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በየትውልዱ የሚኖሩ ሰዎች ስለ ታላቅነትህ እንዲያውቁ አደርጋቸዋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
“ይህ የቆሬ ልጆች የጻፉት መዝሙር ነው”
ይህ ምናልባት አንድን ዓይነት የሙዚቃ ስልት ያመለክት ይሆናል። (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ሰዎች ደህንነታቸውን ለማስጠበቅ እንደሚሄዱበት ስፍራ አድርጎ ስለ እግዚአብሔር ይናገራል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ደህንነትንና ኃይልን ይሰጠናል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው የባህሩን ጥልቅ ክፍል እንደ ባህሩ ልብ ቆጥሮት ይናገራል። እዚህ ጋ፣ ተራሮችን ገለባብጦ ባህር ውስጥ ስለሚጥላቸው የመሬት መንቀጥቀጥ ያብራራል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ተራሮች ወደ ባህሩ ጥልቀት እስኪወድቁ ድረስ በኃይል ይንቀጠቀጣሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“የባህሩ ውሃ ቢቆጣና ቢጮህም”። “ቁጣ” እና “ጩኸት” የሚሉት ቃላት በብርቱ ማዕበል ወቅት ባህሩ የሚኖረውን ኃይለኛ እንቅስቃሴ ይገልጻሉ።
“እብጠታቸው” የሚለው ቃል ከባህሩ ላይ እየተነሣ ከተራሮች ጋር የሚጋጨውን ውሃ ያመለክታል። አ.ት፡ “ያበጡ ውኆች ተራሮቹ እንዲንቀጠቀጡ ያደርጓቸዋል” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
የወራጅ ወንዝ ሥዕል የእግዚአብሔርን ከተማ ሰላምና ብልጽግና ያሳያል። (See: Symbolic Language)
“የእግዚአብሔር ከተማ” የሚለው ሐረግ ኢየሩሳሌምን ሲያመለክት በከተማይቱ የሚኖሩትን ሰዎችም ይወክላል። አ.ት፡ “በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ሰዎች ደስ ያሰኛቸዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ “የእግዚአብሔር ከተማ”ን ያብራራል። አ.ት፡ “ልዑሉ የሚኖርበት ቅዱሱ ስፍራ” (See: As- sumed Knowledge and Implicit Information)
“እርሷን” እና “እርሷ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት “የእግዚአብሔር ከተማ”ን ነው።
እዚህ ጋ፣ “አትናወጥም” የሚለው ቃል በመዝሙሩ ቁጥር 2 ላይ “አትነቀነቅም” ተብሎ ከተተረጎመው ቃል ጋር አንድ ነው። ጸሐፊው፣ ኢየሩሳሌም በወታደሮች መፍረሷን የመሬት መንቀጥቀጥ እንዳጠፋት አድርጎ ይናገራል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ምንም ነገር እርሷን ሊያጠፋት አይችልም” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ተቆጡ” የሚለው ቃል ጸሐፊው በመዝሙሩ ቁጥር 3 ላይ የባህሩን ውሃ ከገለጸበት ቃል ጋር አንድ ነው። ታላቅ ማዕበል በሚሆንበት ጊዜ የባህሩ ውሃ በኃይል እንደሚንቀሳቀስ ስለ ሕዝቦች ፍርሐት ይናገራል። አ.ት፡ “ሕዝቦች ፈርተዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ተንቀጥቅጠዋል” የሚለው ቃል ጸሐፊው በመዝሙሩ ቁጥር 2 ላይ የመሬት መንቀጥቀጡ በተራሮቹ ላይ ያስከተለውን ለመግለጽ ከተጠቀመበት ቃል ጋር አንድ ነው። ጸሐፊው በሰራዊት አማካይነት የሚወድቀውን መንግሥት ልክ የመሬት መንቀጥቀጥ እንዳጠፋው አድርጎ ይናገራል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰራዊቱ መንግሥቱን ገለበጠው” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“እግዚአብሔር ድምፁን አነሣ”። ጸሐፊው “ድምፅ”ን አንድ ሰው ከመሬት አንሥቶ ወደ ሰማይ ከፍ እንደሚያደርገው ቁስ አድርጎ ይናገራል። ይህ ድምፁ ከፍ ያለ ይሆናል ማለት ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ጮኸ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው መሬትን እንደ አንዳች ነገር፣ ለምሳሌ ሊቀልጥ እንደሚችል በረዶ አድርጎ ይናገራል። እዚህ ጋ፣ “ምድሪቱ” የሰው ዘርን ስትወክል፣ መቅለጥ ደግሞ ፍርሐትን ይወክላል። አ.ት፡ “በምድር ላይ የሚኖሩ ሰዎች በፍርሃት ይንቀጠቀጣሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር ሲናገር ሰዎች ደህንነት ፍለጋ እንደሚሄዱበት ስፍራ አድርጎ ይገልጸዋል። አ.ት፡ “የያዕቆብ አምላክ ደህንነትን ይሰጠናል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ያዕቆብ ያመለከው አምላክ” ወይም 2) “ያዕቆብ” የእስራኤል ሕዝብ የሚገለጽበት ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ “የእስራኤል አምላክ” ማለት ነው የሚሉት ናቸው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሀገራት እንዳይዋጉ ያግዳቸዋል”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን በዓለም ላይ በሁሉም ስፍራ ማለት ነው። አ.ት፡ “በዓለም ላይ በሁሉም ስፍራ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ጦርነቶችን ሁሉ ከሚያስቀርባቸው መንገዶች አንዱ ወታደሮች እርስ በርሳቸው የሚዋጉባቸውን የጦር መሣሪያዎች በማጥፋት ነው።
እዚህ ጋ እግዚአብሔር መናገር ይጀምራል።
በዚህ ዐውድ፣ እነዚህ ቃላት ሀገራት ጦርነቶቻቸውን እንዲያቆሙ የተሰጣቸው ትዕዛዝ ሊሆን ይችላል። አ.ት፡ “መዋጋት አቁሙ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እዚህ ጋ፣ “ዕወቁ” የሚለው ቃል ትርጉም እግዚአብሔር እውነተኛ አምላክ መሆኑን መረዳትና መመስከር ነው።
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ በዓለም ላይ ያሉ ሀገራት ሕዝቦች ሁሉ እግዚአብሔርን እንደሚያከብሩት አጽንዖት ይሰጣሉ። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከሀገራት ሁሉ ሰዎች ያከብሩኛል፤ በምድር ሁሉ ላይ የሚኖሩ ሰዎች ያከብሩኛል” (Parallelism እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር ሲናገር ሰዎች ደህንነት ፍለጋ እንደሚሄዱበት ስፍራ አድርጎ ይገልጸዋል። እነዚህን በመዝሙር 46፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
“ይህ የቆሬ ልጆች የጻፉት መዝሙር ነው”
“እጆቻችሁን አጨብጭቡ” ከደስታ ጋር ተዛምዷል። አ.ት፡ “በደስታ እጆቻችሁን አጨብጭቡ” (Assumed Knowledge and Implicit Information የሚለውን ተመልከት)
“በደስታ ድምፅ ወደ እግዚአብሔር ጩኹ”። እዚህ ጋ፣ “በድል አድራጊነት” የሚለው ቃል ከድል ጋር የተዛመደውን ደስታ ያመለክታል።
እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች ተመሳሳዮች ናቸው፤ ትርጉሙም፣ እስራኤል ጠላቶቻቸውን እንዲያሸንፉ እግዚአብሔር አስችሏቸዋል ማለት ነው። (See: Parallelism)
ድል ማድረግና በሌላው ሥልጣን ሥር እንዲሆኑ ማድረግ
ጸሐፊው ሌሎች ሕዝቦችን ስለ ማሸነፍ ሲናገር እነዚያ ሕዝቦች ከእግሮቻቸው ሥር እንደተደረጉ ያህል አድርጎ ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው የእስራኤልን ምድር ቋሚ ንብረት እንዲሆናቸው እግዚአብሔር ለሕዝቡ በርስትነት እንደሰጣቸው አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ይህችን ምድር ርስት እንዲሆነን ይመርጥልናል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ክብር” የሚለው ቃል የኩራትን ምንጭ ያመለክታል፣ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ርስት አድርጎ የሰጣቸውን ምድርም ይወክላል። አ.ት፡ “ያዕቆብ የሚኮራበት ምድር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ያዕቆብ” የሚለው ቃል የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው እግዚአብሔር ሕዝቦችን ድል ስለማድረጉ ሲናገር እግዚአብሔር እንደ ንጉሥ በቤተ መቅደስ በሚገኘው ዙፋን ላይ እንደሚቀመጥ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ሕዝቡ ዕልል እያሉ እግዚአብሔር ወደ መቅደሱ ዐረገ” ወይም “ሕዝቡ ዕልል እያሉ እግዚአብሔር ዙፋኑ ላይ ተቀመጠ” (ዘይቤአዊ አነጋገር፣ እና Assumed Knowledge and Implicit Information የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ ቀደም ሲል ከነበረው ሐረግ ጋር ተመሳሳይ ነው። ለግልጽነቱ ግሥ ሊጨመርበት ይችላል። አ.ት፡ “ሕዝቡ መለከቶቹን እየነፉ እግዚአብሔር ዐረገ” (See: Parallelism and Ellipsis)
“ምስጋናን ዘምሩ” የሚለው ሐረግ አጽንዖት ለመስጠት ተደግሟል። ድግግሞሹ በአንተ ቋንቋ የማይመች ከሆነ ልትተወው ትችላለህ። አ.ት፡ “ዘምሩ፣ ለእግዚአብሔር ምስጋናን ዘምሩ፤ ዘምሩ፣ ለንጉሣችን ምስጋናን ዘምሩ” (See: Parallelism)
“የሕዝቦች ሁሉ ገዢዎች”
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፣ የሕዝቦቹ ገዢዎች 1) “በሕዝቡ ፊት ለፊት ተሰበሰቡ” ወይም 2) ሁሉም እግዚአብሔርን እንደ ንጉሥ ሊያመልኩት “ከሕዝቡ ጋር በአንድነት ተሰበሰቡ” የሚሉት ናቸው።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ “ጋሻዎች” 1) የጦር መሣሪያዎችን ያመለክታል። አ.ት፡ “በምድር ካሉ ነገሥታት የጦር መሣሪያዎቻቸው ይልቅ እግዚአብሔር የበለጠ ኃይል አለው” ወይም 2) ሕዝባቸውን ለመጠበቅ እንደ ጋሻ የተነገረላቸውን የሕዝቦቹን ገዢዎች ያመለክታል። አ.ት፡ “የምድር ነገሥታት ለእግዚአብሔር ተገዢዎች ናቸው” የሚሉት ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የቆሬ ልጆች የጻፉት መዝሙር ይህ ነው”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች ከፍ ያለ ምስጋና ያቅርቡለት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በጽዮን ተራራ ላይ የተሠራችውን ኢየሩሳሌምን ያመለክታል።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “አምላካችን የሚኖርበት ከተማ” ወይም 2) “የአምላካችን የሆነው ከተማ” የሚሉት ናቸው።
“የተዋበና ከፍ ያለ”። “ከፍታ” የሚለው ቃል የጽዮን ተራራ ምን ያህል ከፍ ያለ መሆኑን ያመለክታል።
እዚህ ጋ፣ “ምድር” የሚለው ቃል በምድር ላይ የሚኖሩትን ሁሉ ያመለክታል። “ደስታ” የሚለው ቃል እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የጽዮን ተራራ በምድር ለሚኖሩ ሁሉ ደስታን ይሰጣል” ወይም “በጽዮን ተራራ ምክንያት በምድር የሚኖሩ ሁሉ ይደሰታሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ ይህ ሐረግ 1) የሰሜንን አቅጣጫ ያመለክታል ወይም 2) “የእግዚአብሔር ተራራ” የሚል ትርጉም ላለው የጽዮን ተራራ ሌላኛው ስሙ ነው የሚሉት ናቸው።
ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር ሲናገር ሰዎች ለደህንነታቸው እንደሚደበቁበት ስፍራ አድርጎ ይገልጸዋል። አ.ት፡ “በጽዮን ተራራ ቤተ መንግሥቶች ውስጥ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ደህንነትን የሚሰጥ ሆኖ ራሱን ገልጧል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ተመልከቱ” የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው አስደናቂ መረጃ ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል።
እዚህ ጋ፣ ነገሥታቱ ሰራዊታቸውን ይወክላሉ። አ.ት፡ “ሰራዊታቸውን አከማቹ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በኢየሩሳሌም በኩል በአንድነት አለፉ”
“ኢየሩሳሌምን አዩአት”
እጅግ ተረበሹ
x
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) እግዚአብሔር በታላቅ ንፋስ ስለሚያጠፋቸው እንደሚናወጡ መርከቦች፣ ይህ ጸሐፊው የንጉሡን መፍራት የሚገልጽበት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በምስራቁ ንፋስ በሰባበርካቸው ጊዜ የተርሴስ መርከቦች እንደተናወጡ እነርሱ በፍርሐት ተናወጡ” ወይም 2) ይህ ደራሲው የእግዚአብሔርን ታላቅ ኃይል የሚገልጽበት ምልክት ነው የሚሉት ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር እና Apostrophe የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “ከምስራቅ የሚነፍሰው ንፋስ” ወይም 2) “ከባድ ንፋስ” የሚሉት ናቸው።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ ይህ የሚያመለክተው 1) ወደዚያ የሚጓዙ ወይም በተርሴስ የሚሠሩ መርከቦችን ወይም 2) የትኛውንም በውቅያኖስ ላይ መጓዝ የሚችል ትልቅ መርከብን ነው የሚሉት ናቸው።
እግዚአብሔር ባለፉት ዘመናት ያደረጋቸውን ታላላቅ ነገሮች መስማታቸውን ያመለክታል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ስላደረጋቸው ታላላቅ ነገሮች እንደሰማነው” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ይህ ማለት የሰሟቸው ነገሮች እውነት ስለመሆናቸው ማረጋገጫውን አይተዋል። አ.ት፡ “አሁንም እግዚአብሔር ታላላቅ ነገሮችን ሲሠራ አይተናል” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች የሚያመለክቱት ኢየሩሳሌምን ነው። አ.ት፡ “በሰራዊት ጌታ፣ በአምላካችን ከተማ” (See: Paral- lelism)
“የተጠበቀች ያደርጋታል”። እዚህ ጋ፣ “ማጽናት” የሚለው ቃል ትርጉም አንድን ነገር ማቆየት እና መጠበቅ ማለት ነው።
የነገር ስም የሆነው “ታማኝነት” እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ለቃል ኪዳንህ ምን ያህል ታማኝ እንደሆንክ” ወይም “ከቃል ኪዳንህ የተነሣ ለእኛ ምን ያህል ታማኝ እንደሆንክ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“በመቅደስህ ውስጥ እያለን”
እዚህ ጋ፣ “ስም” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ባህርይና ዝና ይወክላል። ሁለቱ ሐረጎች የእግዚአብሔርን የታላቅነቱን ዝና ሰዎች እርሱን እንዴት ከፍ ባለ ሁኔታ ያመሰግኑት እንደሆነ ያነጻጽራሉ። አ.ት፡ “ስምህ እጅግ ታላቅ ነው … በዓለም የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ከፍ ያለ ምስጋና ያቀርቡልሃል” ወይም “በዓለም ዙሪያ ያሉ ሰዎች ስለ አንተ ሰምተዋል … ስለዚህ በዓለም ዙሪያ ያሉ ሰዎች ያመሰግኑሃል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን በዓለም ላይ በሁሉም ስፍራ ማለት ነው። ይህንን በመዝሙር 46፡9 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ጽድቅን እግዚአብሔር በእጁ ሊይዘው እንደሚችለው ቁስ አድርጎ ይናገራል። እዚህ ጋ፣ “እጅ” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ኃይልና የመግዛት ሥልጣኑን ያመለክታል። አ.ት፡ “በጽድቅ ትገዛለህ” ወይም “አንተ ስትገዛም ጻድቅ ነህ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው የጽዮንን ተራራ ሊደሰት እንደሚችል ሰው አድርጎ ይናገርለታል። ሐረጉ በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል። አ.ት፡ “በጽዮን ተራራ የሚኖሩ ደስ ይበላቸው” (ሰውኛ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው በይሁዳ የሚገኙትን ከተሞች እንደ ይሁዳ ልጆች አድርጎ ይናገራል። ሐረጉ በእነዚያ ከተሞች የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል። አ.ት፡ “በይሁዳ ከተሞች የሚኖሩ ሰዎች ደስ ይበላቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ናቸው። አ.ት፡ “በጽዮን ተራራ ዙሪያ ሁሉ ተመላለሱ” (See: Parallelism)
“በዝርዝር ተመልከቱ”
“መሪ” የሚለው ቃል እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እርሱ ይመራናል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “እስክንሞት ድረስ” ወይም 2) “ለዘላለም” የሚሉት ናቸው።
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
“ይህ የቆሬ ልጆች የጻፉት መዝሙር ነው”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳዮች ናቸው። በአንድ ላይ ሰዎች ሁሉ እንዲሰሙ የተሰጠውን ትዕዛዝ ያጠናክራሉ። (See: Parallelism)
የዚህ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም አንድ ሰው ለመስማት ጆሮውን ማዘጋጀቱ ነው። አ.ት፡ “ስሙ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ደካሞች ወይም በማኅበረሰቡ ውስጥ ቦታ የማይሰጣቸውን ሰዎች እንደ ዝቅተኞች፣ አስፈላጊዎችና ብርቱዎቹን ሰዎች እንደ ከፍተኞች በመቁጠር ይናገራል። “ዝቅተኛ” እና “ከፍተኛ” የሚሉት ቃላት በአንድነት ሰዎችን ሁሉ ይወክላሉ። አ.ት፡ “አስፈላጊ የሆኑና ያልሆኑ ሰዎች ሁሉ” ወይም “በየትኛውም የማኅበራዊ ደረጃ ያሉ ሰዎች” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና Merism የሚለውን ተመልከት)
“ሀብታም” እና “ድኻ” የሚሉት ቃላት በአንድነት የብልጽግናቸውን ልክ ሳይሆን ሰዎችን ሁሉ ያመለክታል። አ.ት፡ “ሰዎች ሁሉ” (See: Merism)
እዚህ ጋ፣ “አፍ” የሚለው ቃል የሚናገረውን ሰው ሁለንተና ያመለክታል። አ.ት፡ “የጥበብን ቃል እናገራለሁ” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ፣ “ልብ” የሚለው ቃል አዕምሮንና አሳብን ይወክላል። የነገር ስም የሆነው “ጥልቅ አሳብ” እና “ማስተዋል” እንደ ግሥ ሊተረጎሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “በጥልቀት የማስበው አሳብ እንድታስተውል ይረዳሃል” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው በጥንቃቄ መስማትን አጎንብሶ፣ ጆሮን ወደሚናገረው ሰው እንደ ማቅረብ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “በጥንቃቄ ስማ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በገና ስደረድር”
ጸሐፊው ክፉ ነገር በሚመጣበት ጊዜ የሚፈራበት ምክንያት ሊኖር እንደማይገባ አጽንዖት ለመስጠት ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “ተረከዜን … የምፈራበት ምክንያት የለኝም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ክፉ ነገሮች በሚመጡበት ጊዜ”። እዚህ ጋ “ቀናት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጥቅሉን የጊዜ ክፍልፋይ ነው።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) ጸሐፊው የጠላቶቹን ክፉ ምኞት ሊቀማው እንደተዘጋጀ ዘራፊ በመቁጠር ይናገራል። አ.ት፡ “የኃጢአተኞች ኃጢአት ሊያሸንፈኝ በሚዘጋጅበት ጊዜ” ወይም 2) የጸሐፊው ጠላቶች ኃጢአት በመሥራት ላይ እያሉ እርሱን ከበውታል” የሚሉት ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሰዎች ብልጽግናቸው መከራ እንዳይደርስባቸው እንደሚያደርግ ይታመናሉ። (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
የአንድ ነገር በብዛት መኖር
“ማናቸውም የሚችሉበት መንገድ የለም” ወይም” ወይም አ.ት፡ “ማንም አይችልም”
እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች የሚገልጹት አንድ ሰው ሞትን ለማስቀረት ለእግዚአብሔር በቂ ገንዘብ መስጠት እንደማይችል ነው። አ.ት፡ “ወንድሞቻቸው እንዳይሞቱ ለእግዚአብሔር ገንዘብ መክፈል የሚችል ማንም የለም” (See: Assumed Knowl- edge and Implicit Information and Parallelism)
“መቤዠት” የሚለው ቃል ከግሥ ጋ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የአንድን ሰው ሕይወት መቤዠት ከፍ ያለ ዋጋ ያስከፍላል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ በመቃብር ውስጥ የሚበሰብሰውን ሰውነት ያመለክታል።
ጸሐፊው አንድን ነገር መለማመድ ያንን ነገር እንደማየት እንደሆነ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ይሞትና ሰውነቱ ይበሰብሳል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው እጅግ ጠቢብ የሆኑትና ከዚያም የሚያንሱትን በመጥቀሱ ሰዎችን ሁሉ ያመላክታል። (See: Merism)
ይህ ማለት የማይረባና ብልሃት የጎደለው ሰው ማለት ነው።
“እምነታቸው”
ቀደም ብሎ ካለው ሐረግ ግሡ ሊጨመርበት ይችላል። አ.ት፡ “የሚኖሩባቸው ስፍራዎች ለትውልዶች ሁሉ ይተላለፋሉ” (See: Ellipsis)
“በስሞቻቸው ይጠራሉ”። ይህ ሐረግ ባለቤትነትን ይገልጻል። አ.ት፡ “ምድራቸውን የራሳቸው ያደርጋሉ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ሰው ግን፣ ሀብት እንኳን ቢኖረው”
ጸሐፊው የሞኞችን ዕጣ ፈንታ የሚራመዱበት የመንገዳቸው መጨረሻ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “በጅልነት የሚኖሩ ዕጣ ፈንታቸው ይህ ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሆኖም ከሞቱ በኋላ”
ጸሐፊው የሚሞቱትን ሰዎች ሁሉ ከበግ መንጋ ጋር ያነጻጽራቸዋል። ልክ አራጁ ሊያርዳቸው በሚወስንበት ጊዜ በጎች ማምለጥ እንደማይችሉ ሰዎችም የሚሞቱበት ጊዜ ሲደርስ አያመልጡም። (See: Simile)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ወስኗቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ሞትን ወደ መቃብር እንደሚመራቸው ሰው በመቁጠር ስለሚሞቱ ሰዎች ይናገራል። አ.ት፡ “እረኛ በጎችን ወደሚታረዱበት እንደሚወስዳቸው ሞት ይወስዳቸዋል” (ሰውኛ እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ጠዋት” የሚለው ቃል ዘይቤአዊ አነጋገር ሲሆን እግዚአብሔር ጻድቃንን ነጻ የሚያወጣበትንና ከክፉ ሰዎች የሚያድንበትን ጊዜ ያመለክታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሲዖል ሰው ወይም እንስሳ የሆነ ይመስል ጸሐፊው የሙታን ስፍራ ስለሆነው ስለ እርሱ ይናገራል። ስለ ሬሳ መበስበስ ሲናገርም ሲዖል እነርሱን እንደሚበላቸው አድርጎ ይናገራል። (ሰውኛ እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ስለ ሲዖል ሲናገር በሚሞቱት ላይ ኃይል እንዳለው ሰው አድርጎ ይገልጸዋል። ከዐውዱ አንጻር ይህ ኃይል የሙታንን አካል እንደሚበላ ያመለክታል። (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሕይወት” የሚለው ቃል የሰውን ሁለንተና ያመለክታል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ያድነኛል” (See: Synecdoche)
እዚህ ጋ፣ “ክብር” የሚለው ቃል ሀብትን ወይም ብልጽግናን ያመለክታል። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “በቤቱ የበለጠ ሀብት በሚያገኝበት ጊዜ” ወይም 2) “ቤተሰቡ በሚበለጽጉበት ጊዜ” የሚሉት ናቸው።
“ምንም ነገር ከራሱ ጋር ወደ መቃብር አይወስድም”
“መውረድ” የሚለው ቃል ሰው የሚሞትበትን ጊዜ ያመለክታል። አ.ት፡ “እርሱ በሚሞትበት ጊዜ ክብሩ ከእርሱ ጋር አይሄድም” ወይም “በሚሞትበት ጊዜ ዝናውን አያቆይም” (See: Euphemism)
እዚህ ጋ “ነፍስ” የሚለው ቃል የሰውን ሁለንተና ያመለክታል። የዚህ ሐረግ ትርጉም፣ በሀብቱ ምክንያት ራሱን ደስተኛና ስኬታማ አድርጎ ይቆጥራል የሚል ነው። አ.ት፡ “ራሱን ‘እንኳን ደስ ያለህ’ ብሏል” (See: Synecdoche እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ ጸሐፊው ሰዎች በዓለማዊው መስፈርት ስኬታማ ስለሆኑ ስለ ሌሎች ሰዎች እንዴት እንደሚናገሩ ጠቅለል ያለ አባባል አቅርቧል።
ይህ ሐረግ በዓለማዊው መስፈርት በስኬታማነት መኖርን ያመለክታል። አ.ት፡ “ለራስህ መልካሙን አድርግ” ወይም “በስኬት ኑር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“የአባቶቹ ትውልድ ወዳለበት ይሄዳል”። ይህ የተሻለ ቃል ሲሆን ትርጉሙ ሀብታሙ ሰው ይሞትና በመቃብር ውስጥ ከአባቶቹ ጋር ይገናኛል የሚል ነው። አ.ት፡ “መቃብር ውስጥ ከአባቶቹ ጋር ይገናኛል” (See: Euphemism)
በውስጠ ታዋቂ ያለው “እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሀብታሞችንና አባቶቻቸውን ነው። “ብርሃን” የሚለው ቃል ፀሐይን ያመለክት ይሆናል ወይም በዘይቤአዊ አነጋገር ሕይወት ሊሆን ይችላል። አ.ት፡ “ዳግመኛ ፀሐይን ከቶ አያዩም” ወይም “ዳግመኛ ከቶ በሕይወት አይኖሩም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ይህ አሳፍ የጻፈው መዝሙር ነው”
ደራሲው ስለ እግዚአብሔር ለመናገር የተለያዩ ሦስት ስሞችን ይጠቀማል።
እዚህ ጋ፣ “መሬት” የሚለው ቃል በምድር ላይ የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል። አ.ት፡ “ሰዎችን ሁሉ ጠርቷል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ ፀሐይ የምትወጣበትን የምስራቅ አቅጣጫና የምትገባበትን የምዕራብ አቅጣጫ ያመለክታል። ጸሐፊው በምድር ላይ ሁሉን ስፍራ እንዲወክል እነዚህን ሁለት ጽንፎች ይጠቀማል። አ.ት፡ “በምድር ላይ በሁሉም ስፍራ” (See: Merism)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “ውበቷ ፍጹም የሆነ ጽዮን” ወይም 2) “እጅግ የተዋበችው ከተማ ጽዮን” የሚሉት ናቸው።
ጸሐፊው እግዚአብሔርን እንደሚያበራ ብርሃን አድርጎ ይናገራል። ይህ ሰዎች ስለ ክብሩ እንዲያውቁ እግዚአብሔር እንደሚያደርግ ያመለክታል። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር ክብር እንደ ብርሃን ያበራል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው አዎንታዊው ንግግር ላይ አጽንዖት ለመስጠት አሉታዊውን ይጠቀማል። አ.ት፡ “ሁሉም ሊሰማው እንዲችል አድርጎ ይናገራል” (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
ይበላቸው ይመስል ጸሐፊው የሚናገረው ነገሮችን ስለሚያቃጥል እሳት ነው። አ.ት፡ “በፊት ለፊቱ እሳት ይቃጠላል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ታላቅ ዐውሎ ነፋስ በዙሪያው አለ”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ በሚፈርድበት ጊዜ በሰማይና በምድር ላይ የሚኖሩትን ሁሉ ምስክሮች እንዲሆኑ ይጠራቸዋል ወይም 2) እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ በሚፈርድበት ጊዜ ልክ እንደ ሰዎች ምስክር እንዲሆኑ ለሰማይና ለምድር ይናገራል የሚሉት ናቸው። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) ጸሐፊው “ሰማያት” በሚለው ቃል በዚያ የሚኖሩትን መላእክት ለማመልከት ይጠቀማል ወይም 2) ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር ጽድቅ እንደሚመሰክር ሰው በመቁጠር ስለ “ሰማያት” ይናገራል የሚሉት ናቸው። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
“እነቅፍሃለሁ፣ ስለ መሥዋዕቶችህ ግን አይደለም”። እግዚአብሔር የሚወቅሳቸው በመሥዋዕቶቻቸው ምክንያት እንዳልሆነ ያስታውቃቸዋል።
አንድ ሰው የማይገባውን ነገር እንዳደረገ ለእርሱ መንገር
እግዚአብሔር ስለ መሥዋዕታቸው ለምን እንደማይወቅሳቸው ይኼ ያብራራል። “ሁልጊዜ በፊቴ ናቸው” የሚለው ሐረግ በእግዚአብሔር መገኘት ውስጥ መሆንን የሚያመለክት ሲሆን ትርጉሙም የእርሱ የሆነው ሕዝብ የሚቃጠሉ መሥዋዕቶችን ሁልጊዜ እያቀረቡለት ነው የሚል ይሆናል። አ.ት፡ “እናንተ ሁልጊዜ የሚቃጠል መሥዋዕት እያቀረባችሁልኝ ነው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
በጎችና ፍየሎች የሚጠበቁበት፣ ዙሪያው የታጠረ አካባቢ
“በሺህ ኮረብታዎች ላይ” የሚለው ሐረግ በአጠቃላይ የእግዚአብሔር የሆኑትን የቀንድ ከብቶች ቁጥር አይወክልም። ቁጥሩ የተጋነነ ሲሆን በዓለም ላይ ያሉት የቀንድ ከብቶች ሁሉ የእግዚአብሔር ስለመሆናቸው አጽንዖት ይሰጣል። ቀደም ብሎ ካለው ቁጥር ግሥ ሊጨመርበት ይችላል። አ.ት፡ “በዓለም ላይ ያሉት የቀንድ ከብቶች ሁሉ የእኔ ናቸው” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እና Ellipsis የሚለውን ተመልከት)
“1000 ኮረብታዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አውቃለሁ” የሚለው ቃል ባለቤትነትን ያመለክታል። አ.ት፡ “ወፎች ሁሉ የእኔ ናቸው” (የአነጋገር ዘይቤ፣ Assumed Knowledge እና Implicit Information የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ስለማይቆጣ ሊሆን ያልቻለን አንድን ነገር ያብራራል። (See: Hypothetical Situations)
እግዚአብሔር እነዚህን ነገሮች እንደማያደርግ፣ በመሆኑም መሥዋዕታቸው እንደማያስፈልገው አጽንዖት ለመስጠት ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “የኮርማዎችን ሥጋ አልበላም ወይም የፍየሎችን ደም አልጠጣም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ እግዚአብሔር የሚያመለክተው ወደ ራሱ ነው። አ.ት፡ “አቅርብልኝ” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው አንድ ሰው ለእግዚአብሔር የሚከፍለው ገንዘብ በሚመስል መልኩ ስለ “ስእለት” ይናገራል። አ.ት፡ “ለልዑሉ ስእለትህን ፈጽም” ወይም “ለልዑሉ ለማድረግ ቃል የገባኸውን አድርግ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ቀን” የሚለው ቃል የትኛውንም የጊዜ ክፍል የሚያመለክት ነው። አ.ት፡ “መከራ በሚገጥምህ ጊዜ ሁሉ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ እግዚአብሔር ገና እየተናገረ ነው፣ ስለ ራሱ የሚናገረውም በሦስተኛ መደብ አድርጎ ነው። አ.ት፡ “ለክፉው ግን እንዲህ እለዋለሁ” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
“ክፉ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ክፉ የሆኑትን ሰዎች በአጠቃላይ ነው። አ.ት፡ “ለክፉ ሰዎች” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ክፉ ሰዎችን ለመውቀስ ይህንን ጥያቄ ይጠቀምበታል። ይህ ጥያቄ ወደ ንግግር ሊቀየር ይችላል። አ.ት፡ “ትምህርቴን ስለምትጠላና ቃሌን ወዲያ ስለምትጥል ሕጌንና ቃል ኪዳኔን ማወጅህ ትርጉም አይኖረውም” ወይም “ሕጌን ማወጅ ለአንተ ተገቢህ አይደለም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ክፉ ሰዎች የቃል ኪዳን ቃሉን ማነብነባቸውን እግዚአብሔር ኪዳኑን በአፋቸው እንዳስቀመጡት አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ስለ ቃል ኪዳኔ መናገርህ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ክፉ ሰዎች ቆሻሻን እንደሚጥሉ እርሱ የሚናገረውን መጣላቸውን እግዚአብሔር ይናገራል። አ.ት፡ “እኔ የምናገረውን ጥለሃል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) የሌባውን ተግባር ያጸድቃሉ። አ.ት፡ “ታጸድቁታላችሁ” ወይም 2) በተግባራቸው ሌባውን ይተባበሩታል። አ.ት፡ “ትተባበሩታላችሁ” የሚሉት ናቸው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ክፉ ነገርን ስለሚናገር ሰው፣ የዚያ ሰው አፍ፣ ክፉ ነገርን እንዲያደርግ ለሚልከው ለእርሱ መልዕክተኛ እንደሚሆን እግዚአብሔር ይናገራል። አ.ት፡ “አንተ ሁሌም የምትናገረው ክፉ ነገርን ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና Synec- doche የሚለውን ተመልከት)
“ምላስ” የሚለው ቃል የሚወክለው ተናጋሪውን ሰው ነው። አ.ት፡ “አንተ ሁልጊዜ ትዋሻለህ” (See: Synecdoche)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች የተለያየ ቃል ቢጠቀሙም ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው። በቤተሰብ አባሎቻቸው ላይ በሐሰት ስለመናገራቸው እግዚአብሔር ይወቅሳቸዋል። (See: Parallelism)
በአንድ ሰው ላይ “ተቀምጠህ ተናገርክ” ማለት ይህ ሰው ስለሌላው ሰው ሆነ ብሎ ክፉ ነገሮችን ያወራል ማለትን ያመለክታል። አ.ት፡ “ሁሌም ስለምትናገርባቸው መንገዶች ታስባለህ” (የአነጋገር ዘይቤ፣ Assumed Knowledge and Implicit Information የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ክፉ ሰዎችን ሳይገስጻቸው ዝም በማለቱ ምክንያት እያደረጉት ያሉትን እግዚአብሔር እንዳጸደቀላቸው አሰቡ። አ.ት፡ “ልክ አንተ እንደምታደርገው እኔም እንደማደርግ አሰብክ” (See: Assumed Knowledge እና Implicit Information የሚለውን ተመልከት)
ለአንድ ሰው የማይገባውን በማድረጉ በደለኛ ስለ መሆኑ መንገር
ያደረጉትን ክፉ ነገር ሁሉ እግዚአብሔር እንደሚዘረዝራቸው ይናገራል። አ.ት፡ “ያደረግከውን ነገር ሁሉ … ዘርዝር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “በዐይኖችህ ፊት” መሆን ማለት ሊያዩት በሚችሉበት ቦታ ማለት ነው። ይህ ማለት እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ የሚያቀርበውን ክስ ለመካድ አይችሉም ማለት ነው። አ.ት፡ “ልክ በፊት ለፊታችሁ” ወይም “ልትክዷቸው በማትችሉባቸው ሁኔታዎች” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔርን የተዉትን ክፉዎች እርሱን እንደረሱት አድርጎ ይናገራል። ስለ ራሱ በሦስተኛ መደብ ይናገራል። አ.ት፡ “እኔን የምትተዉኝ እናንተ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ያደነውን እንደሚበላ አንበሳ እግዚአብሔር ክፉዎችን እንደሚያጠፋቸው ይናገራል። አ.ት፡ “አጠፋችኋለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር አንድ ሰው የሚኖርበትን የሕይወት አኳኋን ሰውዬው እንደሚጓዝበት መንገድ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ሕይወቱን በትክክለኛው መንገድ ይመራል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ድነት” እንደ “ማዳን” ተደርጎ ሊነገር ይችላል። እግዚአብሔር በሦስተኛ መደብ ወደ ራሱ ያመለክታል። አ.ት፡ “አድነዋለሁ” (የነገር ስም እና አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) መዝሙሩን ዳዊት ጽፎታል ወይም 2) መዝሙሩ የሚመለከተው ዳዊትን ነው ወይም 3) መዝሙሩ የዳዊትን መዝሙሮች ዘይቤ የተከተለ ነው የሚሉት ናቸው።
ናታን ወደ ዳዊት በመጣ ጊዜ ያደረገው ነገር በግልጽ ሊነገር ይችላል፣ ምክንያቱም ይህ መዝሙር ለዚያ ምላሽ ነውና። አ.ት፡ “ነቢዩ ናታን ወደ ዳዊት መጥቶ በገሰጸው ጊዜ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“ዳዊት ከቤርሳቤህ ጋር ከተኛ በኋላ”
የነገር ስም የሆነው “ታማኝነት” እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አንተ ለኪዳንህ ታማኝ ስለሆንክ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“እጅግ ብዙ የምሕረት ሥራዎችን ታደርጋለህና”
ኃጢአትን ይቅር ማለት 1) እንደ መደምሰስ ወይም 2) በጽሑፍ የተመዘገበውን ኃጢአት እንደ መሰረዝ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “አንድ ሰው አንድን ነገር ጠርጎ እንደሚያስወግደው ኃጢአቴን ይቅር በለኝ” ወይም “አንድ ሰው የተመዘገበውን ኃጢአት እንደሚሰርዝ ኃጢአቴን እርሳው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች የሚሉት አንድ ነገር ነው። (See: Parallelism)
በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን ማግኘት ንጹሕ እንደ መሆን ተደርጎ ተነግሯል። እግዚአብሔር የሰዎችን ኃጢአት ይቅር በማለት ተቀባይነት እንዲኖራቸው ያደርጋል። አ.ት፡ “ኃጢአቴን ሁሉ እጠብልኝ” ወይም “በአንተ ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖረኝ ኃጢአቴን ሁሉ ይቅር በለኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሙሉ በሙሉ፣ ጨርሶ
በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን ማግኘት ንጹሕ እንደ መሆን ተደርጎ ተነግሯል። እግዚአብሔር የሰዎችን ኃጢአት ይቅር በማለት ተቀባይነት እንዲኖራቸው ያደርጋል። አ.ት፡ “ከኃጢአቴ አንጻኝ” ወይም “ንጹሕ እንድሆን ኃጢአቴን ይቅር በለኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኃጢአቱን ለመርሳት አለመቻሉ ሁልጊዜ ሊያየው በሚችልበት በፊት ለፊቱ እንዳለ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ስለ ኃጢአቴ ሁልጊዜ አውቃለሁ” ወይም “ኃጢአቴን ልረሳው አልችልም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ፊት” የሚለው ቃል የሚወክለው ፍርድን ነው። እግዚአብሔር የዳዊትን ድርጊት ተመልክቶ አልተቀበለውም። አ.ት፡ “አንተ ክፉ ነው ያልከውን” ወይም “አንተ ክፉ እንደሆነ የቆጠርከውን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ ሁለቱ የ “እይ” አጠቃቀሞች ትኩረታችንን በሁለቱ ሁኔታዎች መካከል ወዳለው ንጽጽር ይስቡታል። አ.ት፡ “በእውነት እኔ የተወለደኩት በአመፅ ነው … አንተ ግን ታማኝነትን ትፈልጋለህ”
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚሉት አንድ ነገር ሲሆን በአንድ ላይ ጥቅም ላይ የዋሉት አጽንዖት ለመስጠት ነው። (See: Paral- lelism)
ኃጢአተኛ መሆን በደለኛ እንደመሆን ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “በተወለድኩ ጊዜ ወዲያው ኃጢአተኛ ሆንኩኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኃጢአተኛ መሆን በኃጢአት ውስጥ እንደመሆን ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “እናቴ በፀነሰችኝ ጊዜ እንኳን እኔ ኃጢአተኛ ነበርኩ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ውስጣዊ ማንነት” የሚወክለው 1) የሰውየውን ፍላጎት ወይም 2) ሙሉዉን ሰው ነው። አ.ት፡ “ታማኝነትን እንድመኝ ትፈልጋለህ” ወይም “ታማኝ እንድሆን ትፈልጋለህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና Synecdoche የሚለውን ተመልከት)
በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን ማግኘት ንጹሕ ወይም ነጭ እንደመሆን ተቆጥሮ ተነግሯል። እግዚአብሔር የሰዎችን ኃጢአት ይቅር በማለት ተቀባይነት እንዲኖራቸው ያደርጋቸዋል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር ሲናገር፣ እርሱን ለእግዚአብሔር ለማቅረብ ውሃ እንደሚረጭበት ካህን አድርጎ ይገልጸዋል። አ.ት፡ “ውሃውን በሂሶጵ ነክረህ በእኔ ላይ በመርጨት ተቀባይነት እንዲኖረኝ አድርገኝ” ወይም “በአንተ ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖረኝ ኃጢአቴን ይቅር በለኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ካህናት ለማንጻት ሥርዓት፣ ይኸውም ለእግዚአብሔር ተቀባይነት እንዲኖራቸው ለማድረግ፣ በሰዎች ወይም በሌሎች ነገሮች ላይ ውሃ ወይም ደም ለመርጨት የሚጠቀሙበት ተክል ነው። (See: የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
ኃጢአት የሌለበት መሆን ነጭ እንደ መሆን ተቆጥሯል። አ.ት፡ “እጅግ፣ በጣም ነጭ” (See: Simile)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ቃላት የሚሉት አንድ ነገር ሆኖ አስደሳች ነገሮችን ለመስማት ባለው ምኞት ላይ አጽንዖት ይሰጣሉ። (See: Doublet)
ስለ ተሰማው አስከፊ ሐዘን ሲገልጽ አጥንቶቹ እንደተሰበሩ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “በውሳጣዊው ማንነቴ ላይ የከፋ ሐዘን እንዲደርስብኝ አድርገሃልና። እንደገና ደስ ይበለኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ስለ አንድ ሰው ኃጢአት ማሰብ ኃጢአቱን እንደ ማየት ሆኖ ተነግሯል። ይቅር ማለት ወይም ኃጢአቱን ለማሰብ አለመፍቀድ ለማየትም እንዳለመፍቀድ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ኃጢአቴን አትመለከት” ወይም “ኃጢአቴን አታስታውሰው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የአንድን ሰው ኃጢአት ይቅር ማለት ወይም ለማሰብ አለመፍቀድ 1) እንደ መደምሰስ ወይም 2) በጽሑፍ የተመዘገበውን ኃጢአት እንደ መሰረዝ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ 1) “አንድ ሰው አንድን ነገር ጠርጎ እንደሚያስወግደው ኃጢአቴን ይቅር በለኝ” ወይም “አንድ ሰው የተመዘገበውን ኃጢአት እንደሚሰርዝ ኃጢአቴን እርሳው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ልብ” ምኞትንና ስሜትን ይወክላል። ለእግዚአብሔር ሙሉ በሙሉ መሰጠትና መታዘዝ ንጹሕ ልብ እንዳለው ሰው ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ሙሉ በሙሉ ለአንተ የተሰጠ ሰው አድርገኝ” ወይም “ሁልጊዜ አንተን ለመታዘዝ እንድፈልግ አድርገኝ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “መንፈስ” የሚወክለው የዳዊትን ጠባይና ምኞት ነው። አ.ት፡ “ጠባዬን ትክክለኛ አድርገው” ወይም “ሁልጊዜ ትክክል የሆነውን እንዳደርግ አድርገኝ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ከአንተ ተለይቼ እንድሄድ አታስገድደኝ”። በእግዚአብሔር የተተወ መሆን ከእርሱ ተለይቶ እንዲሄድ እንደመገደድ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ከሕዝብህ እንደ አንዱ አትተወኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ከፍ አድርገኝ” ወይም “አግዘኝ”
“ሰዎች እንዲኖሩት የምትፈልገውን መንገድ” ወይም “ሰዎች እንዲያደርጉት የምትፈልገውን”
እዚህ ጋ፣ እነዚህ ሁለት ቃላት የሚያመለክቱት አንዱን ዓይነት ሰዎች ነው።
ይህ ሐረግ ሌላውን ሰው መግደልን ያመለክታል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ ሰውዬው በ”አፍ” ተወክሏል። መናገር መቻል እንደ ከንፈሮች መከፈት ተነግሯል። እዚህ ጋ መናገር አለመቻል በኃጢአት ምክንያት በደለኛና መከላከል የማይችል የመሆን ምልክት ነው። አ.ት፡ “ጌታ ሆይ፣ መናገር እንድችል አድርገኝ፣ እኔም አመሰግንሃለሁ” (See: Synecdoche)
ይህ ማለት እግዚአብሔር ከእነዚህ ነገሮች ይልቅ በይበልጥ የሚፈልገው ነገር አለ። አ.ት፡ “አንተን ለማስደሰት መሥዋዕት በቂ አይደለም… አንተ ከሚቃጠል መሥዋዕት ይልቅ አብልጠህ የምትፈልገው ነገር አለ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“እግዚአብሔርን የሚያስደስት መሥዋዕት”
የተሰበረ መንፈስ ትሁት ጠባይን ይወክላል። አ.ት፡ “ትህትና” ወይም “ትሁት የሆነ ሰው” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ትሁት መሆንና ስለ ኃጢአት ማዘን የተሰበረና የተጸጸተ ልብ እንዳለው ሰው መሆን ተደርጎ ተነግሯል። ልብ ስሜትንና ፈቃድን ይወክላል። አ.ት፡ “ሀዘንና ትህትና” ወይም “ስለ ኃጢአቱ የሚያዝንና ትሁት የሆነ ሰው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የአንድ ከተማ ግንቦች ከተማይቱንና በውስጧ የሚኖሩትን ሰዎች ይጠብቃሉ። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “የኢየሩሳሌምን ግንቦች እንድናድስ አስችለን” ወይም 2) “ኢየሩሳሌምን ጠብቃትና አበርታት” የሚሉት ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኮርማ ወደ በሬነት እያደገ ያለ ነው። እግዚአብሔር በሰጠው መመሪያ መሠረት ኮርማዎች አብዛኛውን ጊዜ ለመሥዋዕት የሚቀርቡ እንስሶች ናቸው።
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
ይህ ምናልባት አንድን ዓይነት የሙዚቃ ስልት ያመለክት ይሆናል። ይህንን በመዝሙር 32፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው። (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ጥያቄ ዳዊት ችግር በፈጠረው ላይ እንዴት እንደተቆጣ ያሳያል። አ.ት፡ “አንተ ኃያል ሰው፣ ችግር በመፍጠርህ መኩራራት አልነበረብህም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ዳዊት ዶይቅን እንዲህ ብሎ በሚጠራበት ጊዜ ምጸትን ሳይጠቀም አይቀርም። አ.ት፡ “ኃያል እንደሆንክ የምታስብ ሰው ሆይ” (See: Irony)
ዳዊት፣ ሊመጣ እንደሚችል አንዳች ነገር አድርጎ የሚናገረው ስለ እግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታማኝነት ነው። የነገር ስም የሆነው “ታማኝነት” እንደ ቅጽል ወይም ተውሳከ ግሥ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የሰጠውን የቃል ኪዳን ተስፋ ለመጠበቅ በየዕለቱ ታማኝ ነው” ወይም “እግዚአብሔር በየዕለቱ ሕዝቡን እንዳንተ ካሉ ክፉ ሰዎች ይጠብቃል” (ዘይቤአዊ አነጋገር፣ Assumed Knowledge፣ Implicit Information እና የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ስል ምላጭ
እዚህ ጋ ምላስ ትልቅ ጉዳት ሊያስከትል ከሚችል ስል መቁረጫ ጋር ተነጻጽሯል። አ.ት፡ “ጥፋትን በምታቅድበትና ሌሎችን በምታታልልበት ጊዜ ምላስህ እንደ ስል መቁረጫ ሰዎችን ይጎዳል” (See: Simile)
እዚህ ጋ “ምላስህ” ዳዊት እየተናገረው ያለውን ሰው ያመለክታል። አ.ት፡ “አንተ” (See: Synecdoche)
“ትክክል የሆነውን ከመናገር የበለጠ መዋሸትን ትወዳለህ”
እዚህ ጋ ሌሎችን የሚጎዱ ቃላት ሰዎችን እንደሚበሉ የዱር እንስሶች ተደርገው ተነግረዋል። አ.ት፡ “ሌሎችን የሚጎዱ ቃላት” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ደራሲው የሚናገረውን ሰውዬ ያመለክታል። አ.ት፡ “የማታለልን ቃል የምትናገር አንተ” ወይም “አንተ ውሸታም” (See: Synecdoche)
እነዚህ ሦስቱም ሐረጎች በተለያየ መንገድ “ያስወግድሃል” የሚል ትርጉም አላቸው። (See: Parallelism)
በምድር ላይ ሕያው ሆኖ መኖር፣ ሥራቸውን በመሬት ውስጥ በሚያደርጉ ተክሎች ተመስለው ስለ ሰዎች ተነግሯል። እግዚአብሔር አንድን ሰው መግደሉ ልክ የተክልን ሥር ከመሬት ውስጥ እንደ መንቀል ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ከሕያዋን ምድር ይወስድሃል” ወይም “ከሕያዋን ሰዎች ጋር በምድር ላይ እንዳትኖር ይገድልሃል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሰዎች እንዴት መዘመር ወይም የሙዚቃ መሣሪያ መጫወት እንዳለባቸው የተነገራቸው ሙዚቃዊ ቃል ሊሆን ይችላል። አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ቃል ሲጽፉ አንዳንድ ትርጉሞች ደግሞ ይህንን አያካትቱም። (ቃላትን ቅዳ ወይም ተዋስ የሚለውን ተመልከት)
“ጻድቃን ደግሞ እግዚአብሔር እርሱን ሲያስወግደው ያዩና ይፈራሉ”
“እዩ” ወይም “ስሙ” ወይም “የምነግራችሁን ልብ በሉ”
እዚህ ጋ “መጠጊያ” የሚወክለው ተከላካይን ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔርን ተከላካዩ ያላደረገ” ወይም “እግዚአብሔር እንዲከላከልለት ያልጠየቀ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የለመለመ የወይራ ዛፍ ጠንካራና አስተማማኝ ነው፤ ተሰብሮ አይወድቅም።
ጉዳት በማያገኘውና በአስተማማኝ ሁኔታ ውስጥ መሆን ጠንካራ ዛፍ እንደ መሆን ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “እኔ እንደ ለመለመ የወይራ ዛፍ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ጠንካራ ነኝ” ወይም “በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ስለማመልክ እንደ ለመለመ የወይራ ዛፍ አስተማማኝ ጥበቃ አለኝ” (See: Simile)
ይህ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ያመለክታል።
የነገር ስም የሆነው “ታማኝነት” ከቅጽል ጋር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እርሱ ለኪዳኑ ታማኝ ስለሆነ ከዘላለም እስከ ዘላለም በእግዚአብሔር እታመናለሁ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የእግዚአብሔር ስም ራሱን እግዚአብሔርን ይወክላል። እግዚአብሔርን ተስፋ ማድረግ የሚወክለው እግዚአብሔር እንዲረዳው እርሱን ተስፋ ማድረግን ነው። አ.ት፡ “አንተ መልካም ስለሆንክ ተስፋ አደርግሃለሁ” ወይም “አንተ መልካም ስለሆንክ እንድትረዳን ተስፋ አደርግሃለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
ይህ ምናልባት አንድን የሙዚቃ ስልት ዓይነት ያመለክት ይሆናል። (ቃላትን ቅዳ ወይም ተዋስ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ምናልባት አንድን የሙዚቃ ስልት ዓይነት ያመለክት ይሆናል። ይህንን በመዝሙር 32፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ሰዎችን ሁሉ ያመለክታል።
እግዚአብሔርን እንደ ሰው መፈለግ እርሱን እንደ “መፈለግ” ሆኖ ተነግሯል። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) እግዚአብሔርን ለማወቅ መፈለግ። አ.ት፡ “እርሱን ለማወቅ የሚፈልግ” ወይም 2) እግዚአብሔርን ማምለክ። አ.ት፡ “እርሱን የሚያመለክ” የሚሉት ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔርንና ትክክል የሆነውን መተው ወደ ኋላ እንደ መመለስ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ሁሉም ትክክል የሆነውን ከማድረግ ወደ ኋላ ተመልሰዋል” ወይም “ሁሉም እግዚአብሔርን ትተውታል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቡ እጅግ ኃጢአተኞች በመሆናቸው ጸሐፊው የተሰማውን ድንጋጤ ለማሳየት ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ እንደ ሁለት ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል። “እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ ሰዎች ምንም ነገር እንደማያውቁ ያህል ያደርጋሉ። እንጀራን እንደሚበሉ ሕዝቤን ይበላሉ፣ እግዚአብሔርንም አይጠሩም!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ሕዝብን ማጥፋት እነርሱን እንደመብላት ተደርጎ ተነግሯል። እንጀራን በሚበሉበት መልኩ ማድረጋቸው የሚያመለክተው ያንን ያደረጉት በቀላሉ ወይም በደለኝነት ሳይሰማቸው መሆኑን ነው። አ.ት፡ “እንጀራን የሚበሉ ያህል በነጻነት ሕዝቤን የሚያጠፉ እነዚያ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና Simile የሚለውን ተመልከት)
የሰዎችን አጥንት መበታተን የሚወክለው እነርሱን መግደልንና በአግባቡ እንዳይቀበሩ አጥንቶቻቸው በሞቱበት ስፍራ ሁሉ እንዲቀመጥ መተውን ነው። “እግዚአብሔር ማንንም በአንተ ላይ የሚሰፍረውን ፈጽሞ ያጠፋዋል፣ አጥንቶቻቸውም በምድር ላይ ተበታትነው ይቀራሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በሰዎች ላይ መስፈር እነርሱን መውጋትን ይወክላል። የጠላት ሰራዊት ሊወጋው ወደሚፈልገው ሕዝብ በመጓዝ በአቅራቢያው በጊዜያዊነት የሚኖርበትን የጦር ሰፈር ይሠራል። አ.ት፡ “አንተን የሚወጋህ ማንም ቢሆን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምነው” የሚለው ቃል ተስፋን ወይም ጸሎትን የሚገልጽ ቃለ አጋኖን ያስተዋውቃል። አ.ት፡ “የእስራኤል ድነት እንደሚመጣ ተስፋ አደርጋለሁ” ወይም “ድነት እንዲመጣ እጸልያለሁ” (ቃለ አጋኖ የሚለውን ተመልከት)
ድነት መቅደሱ በጽዮን የሆነውን፣ አዳኙን እግዚአብሔርን ይወክላል። አ.ት፡ “የእስራኤል አዳኝ ከጽዮን ይመጣል” ወይም “እግዚአብሔር ከጽዮን ይመጣና እስራኤልን ያድናል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እግዚአብሔር የተማረከ ሕዝቡን በሚያድንበት ጊዜ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ ዓይነት ትርጉም አላቸው። (See: Parallelism)
እዚህ ጋ “ያዕቆብ” የሚያመለክተው የያዕቆብ ዘር የሆኑትን እስራኤላውያንን ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
“ሰዎች ከዚህ መዝሙር ጋር አውታር ያላቸውን የሙዚቃ መሣሪያዎች መጫወት አለባቸው”
ይህ አንድ የሙዚቃ ስልት ዓይነትን ያመለክት ይሆናል። ይህንን በመዝሙር 32፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ከኬብሮን ደቡባዊ ምስራቅ፣ በይሁዳ ተራሮች ላይ ያለው የዚፍ ከተማ ሰዎች። (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሳዖል ሊያውቀው የሚገባው አስፈላጊ ነገር መሆኑን ለማሳየት ይህ ዓይነቱ ጥያቄ ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “ዳዊት በእኛ ዘንድ ተደብቋል”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ የእግዚአብሔር ስም ባህርዩን ይወክላል። በተለይም ኃይሉንና ፍትሐዊነቱን ሊወክል ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሆይ፣ በኃይልህ አድነኝ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ለዳዊት መፍረድ፣ እርሱ በደለኛ አለመሆኑን ለሕዝብ ማሳየትን ይወክላል። እግዚአብሔር ዳዊትን ለማዳን ብርታቱን በሚጠቀምበት ጊዜ ዳዊትን በደለኛ አድርጎ እንዳልፈረደበት ሰዎች ያውቃሉ። አ.ት፡ “በደለኛ አለመሆኔን በብርታትህ ለሕዝቡ አሳያቸው” ወይም “እኔን ለመታደግ ኃይልህን በመጠቀም በደለኛ አለመሆኔን ለሕዝቡ አሳያቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የአንድ ሰው ጆሮ መስጠት መስማትን ይወክላል። አ.ት፡ “ቃሌን ስማ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ተናጋሪው በአፉ ተወክሏል። አ.ት፡ “ቃሎቼን” ወይም “እኔ የምነግርህን” (See: Synecdoche)
በአንድ ሰው ላይ መነሣት እርሱን ለማጥቃት መዘጋጀትን ወይም ማጥቃትን ይወክላል። አ.ት፡ “እኔን ለማጥቃት ተዘጋጅተዋል” ወይም “እያጠቁኝ ነው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ምንም ርኅራኄ የሌላቸው ሰዎች”
የአንድን ሰው ሕይወት መፈለግ እርሱን ለመግደል መሞከርን ይወክላል። አ.ት፡ “ሊገድሉኝ ሞክረዋል” ወይም “ሊገድሉኝ ይፈልጋሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔርን በፊታቸው ማስቀመጥ ለእግዚአብሔር ትኩረት መስጠትን ይወክላል። አ.ት፡ “ለእግዚአብሔር ትኩረት አይሰጡም” ወይም “እግዚአብሔርን ቸል ብለዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ለዳዊት መከላከልና ጥበቃ ማድረግ ደግፎ እንደ መያዝ ወይም እርሱን እንደ ማገዝ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “የሚከላከልልኝ” ወይም “ጥበቃ የሚያደርግልኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ቅጣት እንደ ክፍያ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ጠላቶቼ ክፋትን ስላደረጉብኝ እርሱም ክፉን ያደርግባቸዋል” ወይም “ጠላቶቼ በእኔ ላይ ያደረጉትን ክፋት በእነርሱም ላይ እንዲደረግ ያደርጋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ ዳዊት ስለ እግዚአብሔር ከመናገር ለእግዚአብሔር ወደ መናገር ይቀይረዋል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሆይ፣ አንተ ለእኔ ታማኝ ነህና አጥፋቸው”
የእግዚአብሔር ስም እርሱን ይወክለዋል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሆይ፣ አንተ መልካም ነህና ምስጋናን አቀርብልሃለሁ” (See: Synecdoche)
ዐይን ሰውዬውን ይወክላል። አ.ት፡ “ተመልክቻለሁ” (See: Synecdoche)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ጠላቶቹ ድል ሲደረጉ መመልከትን። አ.ት፡ “ጠላቶቼ ድል ሲደረጉ ተመልክቻለሁ” ወይም 2) ጠላቶቹን ድል ማድረጉን። አ.ት፡ “ጠላቶቼን ድል አድርጌአቸዋለሁ” የሚሉት ናቸው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
“ሰዎች ከዚህ መዝሙር ጋር አውታር ያላቸውን የሙዚቃ መሣሪያዎች መጫወት አለባቸው”
ይህ አንድ የሙዚቃ ስልት ዓይነትን ያመለክት ይሆናል። ይህንን በመዝሙር 32፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የአንድ ሰው ጆሮ መስጠት የሚወክለው መስማትን ነው። አ.ት፡ “ጸሎቴን ስማ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ለልመናው ትኩረትን አለመስጠት ራሱን እንደ ሰወረ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ልመናዬን ቸል አትበል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ድምፅ” የሚወክለው እነርሱ የሚናገሩትን ነው። አ.ት፡ “ጠላቶቼ ከሚናገሩት ነገር የተነሣ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
መከራ እንዲሆን ማድረግ መከራን እንደማምጣት ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “ታላቅ መከራ እንዲደርስብኝ ያደርጋሉ” ወይም “እኔ እንድሰቃይ ክፉ ነገሮችን ያደርጉብኛል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ልብ ይንቀጠቀጣል” ስቃዩንና የሕመም ስሜቱን ያመለክታል። ይህ ስቃይ የሆነበት ከፍርሐት የተነሣ ነው። አ.ት፡ “እጅግ ስለ ፈራሁ እየተሰቃየሁ ነው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በጣም መፍራትን ወይም መሸበርን ለመግለጽ ድንጋጤን በአንድ ሰው ላይ እንደሚወድቅበት አንዳች ነገር ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “እሞታለሁ ብዬ በጣም ፈርቻለሁ” ወይም “እሞታለሁ ብዬ ተሸብሬአለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ፈሪ መሆንና መንቀጥቀጥ ልክ ፍርሃትና መንቀጥቀጥ በሰው ላይ እንደሚመጣ እንደ አንዳች ነገር ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “በጣም ፈርቼ እንቀጠቀጣለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የመሸበር ስሜት ሰዎችን እንደሚሸፍናቸው እንደ አንዳች ነገር ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “ከባድ ሽብር ይሰማኛል” ወይም “እጅግ ፈርቻለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ጩኸት ጸሐፊው በጣም የተመኘውን ነገር ይገልጻል። አ.ት፡ “እንደ እርግብ ክንፍ እንዲኖረኝ በጣም እመኛለሁ” (See: Exclamations)
“ክንፍ ቢኖረኝ ኖሮ በርሬ እሄድ ነበር”
“ይህንን እና ሌላም አደርግ ነበር፤ እቅበዘበዝ ነበር”
ይህ ሰዎች እንዴት መዘመር ወይም የሙዚቃ መሣሪያ መጫወት እንዳለባቸው የተነገራቸው ሙዚቃዊ ቃል ሊሆን ይችላል። አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ቃል ሲጽፉ አንዳንድ ትርጉሞች ደግሞ ይህንን አያካትቱም። (ቃላትን ቅዳ ወይም ተዋስ የሚለውን ተመልከት)
ብርቱ አውሎ ንፋስ
አንድን ነገር ማጥፋት ጨርሶ እንደ መብላት ተደርጎ ተነግሯል። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ “የጠላቶቼን ዕቅድ አጥፋው’ ወይም “ጠላቶቼን አጥፋቸው” የሚሉት ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ቋንቋ” የሚወክለው ሰዎች እርስ በርሳቸው ይነጋገሩት የነበረውንና በተለይም ክፉ ስለማድረግ ዕቅድ ይነጋገሩ የነበሩትን ያመለክት ይሆናል። ያንን መደበላለቅ የሚወክለው እርስ በርሳቸው እንዳይግባቡ ማድረግን ነው። አ.ት፡ “እርስ በርስ በሚነጋገሩበት ጊዜ አደናግራቸው” ወይም “ዕቅዳቸውን አደናግረው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ግፍና ሁከት በግምቦቿ ላይ ይወጣሉ”። (መዝሙር 55፡9ን ተመልከት) ግፍና ሁከት እንደ ሰዎች ተቆጥረው ተነግሮላቸዋል። ግፍና ሁከትን ስለሚፈጥሩ ሰዎች ይህንን በመናገር መግለጽ ይቻላል። አ.ት፡ “በከተማይቱ ግምቦች ላይ ሰዎች እየተዋጉና እያወኩ ይመላለሳሉ” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
“በከተማይቱ ግምቦች አናት ላይ”። ከተሞች ከጠላቶቻቸው የሚጠበቁባቸው ጠንካራ ግምቦች በዙሪያቸው ይኖራቸው ነበር። የትኛውም ጠላት ወደ ከተማይቱ በመምጣት ላይ መሆኑን ለማየት ሰዎች በግምቦቹ አናት ላይ መመላለስ ይችሉ ነበር።
ኃጢአትና ተንኮል እንደ ሰዎች ተቆጥረው ተነግሮላቸዋል። ይህንን፣ ኃጢአትንና ተንኮልን ስለሚያደርጉ ሰዎች በመናገር መግለጽ ይቻላል። አ.ት፡ “በከተማይቱ መካከል ሰዎች ኃጢአትን ይሠራሉ፣ ተንኮልንም ያደርጋሉ” ወይም “በውስጧ ሰዎች በኃጢአት የተሞሉ ነገሮችን ይሠራሉ፣ ችግርም ይፈጥራሉ” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ችግር
ክፋት እንደ ሰው ተቆጥሮ ተነግሮለታል። ይህንን፣ ክፉ ነገሮችን ስላደረጉ ሰዎች በመናገር መግለጽ ይቻላል። አ.ት፡ “በከተማይቱ መካከል ሰዎች ክፉ ነገሮችን ያደርጋሉ” ወይም “ሰዎች በከተማይቱ ውስጥ ያሉትን ነገሮች ያጠፋሉ” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ግፍና ማታለል እንደ ሰዎች ተቆጥረዋል። ይህንን በሌሎች ላይ ግፍ ስለሚያደርጉና ስለሚያታልሉ ሰዎች በመናገር መግለጽ ይቻላል። አ.ት፡ “በከተማይቱ ጎዳናዎች ሰዎች በሌሎች ላይ ግፍና ማታለልን ይፈጽማሉ፣ ከዚያም አይርቁም” ወይም “በከተማይቱ ጎዳናዎች ላይ ሰዎች ሁልጊዜ በሌሎች ላይ ግፍ ይፈጽማሉ፣ ያታልላሉ” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ምናልባት በከተማይቱ ውስጥ ያለውን የገበያ ስፍራ ያመለክት ይሆናል።
ተግሳጽን መታገስና መጽናት እርሱን ይዞ እንደመቆየትና እንደ መሸከም ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ተግሳጹን መታገስ በቻልኩ ነበር” ወይም “ስለ ተግሳጹ እምብዛም አላዝንም ነበር” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኩሩ መሆንና ሌላውን መሳደብ ራስን በሌላው ላይ ቀና አንደማድረግ ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “ሰደበኝ” ወይም “ናቀኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እርሱን የሚገስጸውና የሚያንጓጥጠው ሰውዬ በዚያ ሆኖ ይሰማው ይመስል ዘማሪው ይናገረዋል። (See: Apostrophe)
ይህ ተከፋፍሎ አዲስ ዐረፍተ ነገር ሊጀመር ይችላል። አ.ት፡ “እኔ ራሴ። አንተ ባልንጀራዬና የቅርብ ጓደኛዬ ነበርክ”
“እኛ” የሚለው ቃል ዘማሪውንና ጓደኛውን ያመለክታል።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “በአንድነት” ወይም 2) “ከሕዝቡ ጋር” የሚሉት ናቸው።
ሞት ሰዎችን ሊያጠቃ እንደሚችል ሰው ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ጠላቶቼ በድንገት ይሙቱ” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
በድንገት መሞት ሰዎች መሞታቸው እንኳን በአግባቡ ሳይረጋገጥ በፍጥነት ወደ ሲዖል እንደሚሄዱ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “በድንገት ወደ ሲዖል ይሂዱ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ክፋት በሆነ ቦታ ላይ ሊቀመጥ እንደሚችል ነገር ተደርጎ ተነግሯል። የጠላቶቹ የተለመደው ክፋት ከእነርሱ ጋር ወይም አጠገባቸው እንደሚኖር ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “በሚኖሩበት ስፍራ ሁልጊዜ ክፉ ነገሮችን ያደርጋሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ፣ ክፋት በጣም በቅርባቸው አለ የሚለውን አሳብ ያጠናክራኣል። እዚህ ጋ፣ ክፋት በቤቶቻቸው ብቻ ሳይሆን ባሉበት ቦታ ሁሉ እንዳለ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ባሉበት ቦታ ሁሉ ክፉ ነገሮችን ሁልጊዜ ያደርጋሉ” ወይም “ባሉበት ቦታ ሁሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ የሚያሳየው ጸሐፊው ስለ አንድ ነገር መናገሩን አቁሞ ስለ ራሱ ሊናገር መሆኑን ነው። አ.ት፡ “እኔ ግን”
ሰዎች ወይም እንስሳት በህመማቸው ጊዜ የሚያሰሙት ድምፅ
እዚህ ጋ፣ “ድምፅ” የሚወክለው 1) ዘማሪውን ወይም 2) የዘማሪውን ቅሬታና ማቃሰት ይሆናል። አ.ት፡ “እርሱ ይሰማኛል” ወይም “እርሱ ማቃሰቴን ይሰማል” (See: Synecdoche እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ሕይወቴ” የሚወክለው ዘማሪውን ነው። አ.ት፡ “እኔን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ብዙ ሰዎች ተዋግተውኛል”
“ጠላቶቼን ይሰማቸዋል” ወይም “ጠላቶቼ የሚሉትን ይሰማል”። አንዳንድ ትርጉሞች “ይሰማኛል” ይላሉ።
እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያዋርዳቸው በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ያሸንፋቸዋል፣ ያዋርዳቸዋልም” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
በሰዎች ላይ እጅን ማንሣት እነርሱን ማጥቃትን ይወክላል። ይህ ሰዎችን አደጋ ላይ ስለ መጣል ወይም እንዲቸገሩ ስለ ማድረግ ለሚነገሩ ነገሮች ዘይቤአዊ አነጋገር ሊሆኑ ይችላሉ። አ.ት፡ “እነዚያን አጥቅቷል” ወይም “እነዚያን ክዷል” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ዘማሪው የሚናገረው ለሌሎች እግዚአብሔርን ለሚፈሩ ሰዎች ነው።
እዚህ ጋ፣ ችግሮች ሰዎች እንደሚሸከሟቸው ሸክሞች ተደርገው ተነግረዋል። በችግራችን ጊዜ እግዚአብሔር እንዲረዳን በእርሱ መታመናችን እርሱ ስለ እኛ እንዲሸከማቸው ሸክሞቻችንን በእርሱ ላይ እንደ መጣል ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ችግሮችህን ለእግዚአብሕር ስጠው” ወይም “አንዱ፣ ብርቱ የሆነውን ሰው ‘ሸክሜን ሊሸከምልኝ ይችላል’ ብሎ እንደሚታመነው፣ አንተም በችግሮችህ ሁሉ እግዚአብሔር እንደሚረዳህ ታመነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አንድ ሰው ችግር በሚገጥመው ጊዜ እርሱን መንከባከብ ወይም መርዳት እርሱን እንደ መርዳት ተቆጥሮ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “እርሱ ይጠነቀቅልሃል” ወይም “እርሱ ይረዳሃል”
አንድ በሆነ ዓይነት አደጋ ክፉኛ የተጎዳ ሰው ለመውደቅ እንደሚንገዳገድ ወይም እንደሚወዛወዝ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ጻድቁን ሰው ተንገዳግዶ እንዲወድቅ አይተወውም” ወይም “ጻድቁ ሰው እንዲጠፋ አይተወውም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አሁን ደራሲው የሚናገረው ለእግዚአብሔር ነው።
ይህ ምናልባት መቃብርን ወይም ሲዖልን ያመለክታል።
ይህ ሰዎች እንዲሞቱ ማድረግን ይወክላል። አ.ት፡ “ክፉው እንዲሞት ያደርጋል” ወይም “ክፉ ሰዎች እንዲሞቱና ሙታን ወዳሉበት ስፍራ እንዲሄዱ ያደርጋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የሚዋሹና ሌሎችን ለመግደል የሚፈልጉ ሰዎች” ወይም “አታላይ ነፍሰ ገዳዮች”
“ሌሎች ሰዎች ከሚኖሩት ግማሹን እንኳን”
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
ይህ ምናልባት መዝሙሩን በሚዘምሩበት ጊዜ ምን ዓይነት የሙዚቃ ስልት ወይም ቅኝት መጠቀም እንዳለባቸው ሳይነግራቸው አይቀርም። አ.ት፡ “’የዮናስ ኤሌም ሬሆኪም’ን ቅኝት በመጠቀም ይህንን መዝሙር ዘምሩ” ወይም “የዮናስ ኤሌም ሬሆኪምን ስልት በመጠቀም ይህንን ዘምሩ”
ይህ ምናልባት “በሩቅ የወርካ ዛፎች ላይ ያለች እርግብ” ማለት ሊሆን ይችላል። ተርጓሚዎች ትርጉሙን መጻፍ ወይም የዕብራይስጡን ቃላት መቅዳት ይኖርባቸው ይሆናል። (የማይታወቁትን ተርጉማቸው እና ቃላትን ቅዳ ወይም ተዋስ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) መዝሙሩን ዳዊት ጽፎታል ወይም 2) መዝሙሩ የሚመለከተው ዳዊትን ነው ወይም 3) መዝሙሩ የዳዊትን መዝሙሮች ዘይቤ የተከተለ ነው የሚሉት ናቸው።
“ሚችታም” የሚለው ቃል ትርጉሙ በእርግጠኝነት አይታወቅም። በምትኩ “መዝሙር” የሚለውን ቃል መጠቀም ይኖርብህ ይሆናል። “ዳዊት የጻፈው መዝሙር ይህ ነው” ተብሎ ሊጻፍ ይችላል። ይህንን በመዝሙር 16፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ፍልስጤማውያን በጌት በማረኩት ጊዜ”
“ሊወጉኝ በጣም ተጠግተዋል”
የጠላት ብርቱ ጥቃት በእርሱ ላይ በመሄድ ሰውነቱን የሰባበሩት በሚመስል መልኩ ተነግሯል። አ.ት፡ “ጠላቶቼ ክፉኛ እያጠቁኝ ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“አንተ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል።
እዚህ ጋ ዘማሪው፣ ሰዎች በከፋ ሁኔታ ሊጎዱት ስለማይችሉ እንዳልፈራቸው ለማሳየት ጥያቄው ጥቅም ላይ ውሏል። ይህ ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሰው ብቻ የሆነ እርሱ ምንም ሊያደርገኝ አይችልም!” ወይም “ሰው ብቻ የሆነ እርሱ ከባድ ጉዳት ሊያደርስብኝ አይችልም!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ሰብአዊ ፍጡር” ወይም “ሰዎች”። ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር እንጂ ሰዎች ብርቱዎች አለመሆናቸውን ነው።
“ሁልጊዜ”
አንድ ሰው የሚናገረውን ደግሞ መናገር፣ ነገር ግን ትንሽ ለውጥ በማድረግ ሌላ ትርጉም እንዲኖረው ማድረግ ቃላቸውን እንደማጣመም ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ያልተናገርኩትን እንደተናገርኩ አድርገው ይናገራሉ” ወይም “ነገሮቹን እኔ እንደ ተናገርኩ ይናገራሉ፣ ነገር ግን ይዋሻሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በእኔ ላይ ሁልጊዜ ክፉ አሳብ አላቸው” ወይም “ክፉ ነገር ሊያደርጉብኝ ሁልጊዜ ያስባሉ”
ልክ አንድን ሰው ለመያዝ የሚፈልግ፣ ያ ሰው ወዴት እንደሚሄድ እንደሚመለካከት ሁሉ፣ አንድን ሰው ችግር ላይ ለመጣል እርሱ የሚያደርገውን መመልከት ርምጃውን እንደመመልከት ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “የማደርገውን ሁሉ ይመለከታሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አንድን ሰው ለመግደል መጠባበቅ ሕይወቱን እንደ መጠባበቅ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “እኔን ለመግደል ሲጠብቁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ካመለጡ በግልጽ ይከሰሳሉ። አ.ት፡ “ስለ ኃጢአታቸው በአንተ ከመቀጣት እንዲያመልጡ አትተዋቸው” ወይም “ስለሚያደርጉት ክፉ ነገር አንተ በምትቀጣቸው ጊዜ እንዲያመልጡ አትተዋቸው” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ጠላቶችን ማሸነፍ እነርሱን እንደ መጣል ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ሕዝቡን ድል አድርጋቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ስለ ዘማሪው ግድ መሰኘቱ፣ ዘማሪው ለመጽናናት የሚሄድበት ስፍራ ሳይኖረው በስጋት የተመላለሰበትን እያንዳንዱን ጊዜ እግዚአብሔር እንደቆጠረለት ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ብቻዬን ስለ ተንከራተትኩባቸው ጊዜያት ሁሉ አንተ ይገድሃል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ለዘማሪው ግድ መሰኘቱ፣ እግዚአብሔር የዘማሪውን ዕንባ በጠርሙስ ውስጥ እንዳስቀመጠ ተደርጎ ተነግሯል። ዕንባ ለቅሶን ይወክላል። አ.ት፡ “ምን ያህል እንዳለቀስኩ ታውቃለህ፣ ስለ እኔም ይገድሃል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ለዘማሪው ግድ መሰኘቱ፣ እግዚአብሔር የዘማሪውን የዕንባ ቁጥር በመጽሐፉ ውስጥ እንደጻፈ ተደርጎ ተነግሯል። እግዚአብሔር ለዘማሪው እጅግ እንደሚጠነቀቅለት ለማሳሰብ ጥያቄው ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “ስለ እነርሱ በመጽሐፍህ ውስጥ ጽፈሃል!” ወይም “ለቅሶዬን ታስታውሳለህ!” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ያፈገፍጋሉ” ወይም “ተመልሰው ይሸሻሉ”
ትርጉሙ እግዚአብሔር ለእርሱ ያደላል ማለት ነው። በዚህ ዐውድ፣ ዘማሪውን ለመጠበቅ እግዚአብሔር ከዘማሪው ጠላቶች ጋር እንደሚዋጋ ያመለክታል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ስለ እኔ ይዋጋል” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
እዚህ ጋ ጥያቄው ጥቅም ላይ የዋለው ዘማሪው ብዙም ሊጎዱት ስለማይችሉ ሰዎችን እንደማይፈራቸው ለማሳየት ነው። ይህ ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ ‘ሰዎች ምንም ሊያደርጉብኝ አይችሉም!” ወይም “ሰዎች በከፋ ሁኔታ ሊጎዱኝ አይችሉም!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
አንድ ነገር ለማድረግ ግዴታ ውስጥ መሆን፣ መደረግ ያለበት ነገር በሰውየው ላይ እንደ ተቀመጠ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ለአንተ የገባሁትን ስእለት መፈጸም አለብኝ” ወይም “ላደርገው ቃል የገባሁልህን ማድረግ አለብኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ እግር የሚወክለው ሰውዬውን ነው። መውደቁ ደግሞ በጠላቶቹ መገደልን ሊወክል ይችላል። አ.ት፡ “ከመውደቅ አድነኸኛል” ወይም “በጠላቶቼ እጅ ከመሞት አድነኸኛል” (Synecdoche የሚለውን ተመልከት)
መኖርና በእግዚአብሔር መታየት በእግዚአብሔር ፊት እንደ መመላለስ ተወስዶ ተነግሯል። አ.ት፡ “በእግዚአብሔር ሀልዎት ውስጥ እንድኖር” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የሕያዋን ብርሃን” የሚወክለው ምናልባት ሰዎች በሕይወት እንዲኖሩ እግዚአብሔር የሚያስችላቸው መሆኑን ነው። አ.ት፡ “አንተ በምትሰጠው ሕይወት” ወይም “በሕይወት እንድኖር ስለምታስችለኝ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
ይህ ምናልባት መዝሙሩን በሚዘምሩበት ጊዜ ምን ዓይነት የሙዚቃ ስልት ወይም ቅኝት መጠቀም እንዳለባቸው ሳይነግራቸው አይቀርም። አ.ት፡ “’የአል ታሼዝን ቅኝት በመጠቀም ይህንን መዝሙር ዘምሩ” ወይም “የአል ታሼዝን ስልት በመጠቀም ይህንን ዘምሩ”
ይህ “አታጥፋ” ማለት ነው። ተርጓሚዎች ትርጉሙን መጻፍ ወይም የዕብራይስጡን ቃል መቅዳት ይኖርባቸዋል። (የማይታወቁትን ተርጉማቸው እና ቃላትን ቅዳ ወይም ተዋስ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) መዝሙሩን ዳዊት ጽፎታል ወይም 2) መዝሙሩ የሚመለከተው ዳዊትን ነው ወይም 3) መዝሙሩ የዳዊትን መዝሙሮች ዘይቤ የተከተለ ነው የሚሉት ናቸው።
“ሚችታም” የሚለው ቃል ትርጉሙ በእርግጠኝነት አይታወቅም። በምትኩ “መዝሙር” የሚለውን ቃል መጠቀም ይኖርብህ ይሆናል። “ዳዊት የጻፈው መዝሙር ይህ ነው” ተብሎ ሊጻፍ ይችላል። ይህንን በመዝሙር 16፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የዚህ ሐረግ ዓላማ ሁኔታውን በዝርዝር ከሚያስረዱ አንዳንድ መሠረታዊ ነገሮች ጋር በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ይህ ዳዊት ዋሻ ውስጥ ከሳዖል ስለተደበቀበት ጊዜ ነው” ወይም “ይህ ንጉሥ ሳዖል ዳዊትን ባሳደደው ጊዜ ዳዊት ዋሻ ውስጥ ስለተደበቀበት ወቅት ነው” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
ጥበቃ ለማግኘት ወደ እግዚአብሔር መሄድ በእርሱ መጠጊያ ማግኘት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ጥበቃ ለማግኘት ወደ አንተ እመጣለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ዘማሪው ስለ እግዚአብሔር ሲናገር ጫጩቶቿን በክንፎቿ ስር ከምትሰበስባቸው ወፍ ጋር ያነጻጽረዋል። አ.ት፡ “እንደምትጠብቀኝ እታመንሃለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ጥፋት” እንደ “አጥፊ” ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ይህ አጥፊ ማዕበል እስኪያልፍ ድረስ” (የነገር ስም እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ወደ እግዚአብሔር የሚጮኸው ለምን እንደሆነ ይህ ያብራራዋል። “ምክንያቱም” ከሚል ቃል ጋር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ምክንያቱም እርሱ ሁሉን ነገር ያደርግልኛል”
የጠላቶቹ ብርቱ ጥቃት በላዩ ላይ በመረማመድ ሰውነቱን እንደ ረጋገጡት ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “በከፋ ሁኔታ ያጠቁኝ እነዚያ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእግዚአብሔር መሐሪነትና ታማኝነት ምህረቱንና ታማኝነቱን እንደሚልክ ተደርጎ ተነግሯል። የነገር ስም የሆነው “ምህረት” እና “ታማኝነት” እንደ “መሐሪ” እና “ታማኝ” ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ለእኔ መሐሪና ታማኝ ይሆናል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ዘማሪው ስለ ጠላቶቹ ሲናገር እንደ አንበሶች ይቆጥራቸዋል። አ.ት፡ “የምኖረው በጨካኝ ጠላቶች መካከል ነው” ወይም “ጨካኝ ጠላቶች እንደ አንበሳ ከብበውኛል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ማጥፋት አንድን ነገር እንደ መዋጥ ወይም ጨርሶ እንደ መብላት ሆኖ ተነግሯል። አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡ ቃል “ጨካኝ አውሬዎች” ማለት እንደሆነ ይገነዘባሉ። ሁለቱም ሥዕሎች ጠላቶቹን እንደ ዱር አውሬ አድርገው ይገልጻሉ። አ.ት፡ “እነዚያ ሊያጠፉኝ የተዘጋጁት” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የጠላት ቀስትና ጦር እንደ አንበሳ ጥርስ ተደርጎ ተነግሯል። ዘማሪው ጠላቶቹ እንደ አንበሳ እንደሆኑ መናገሩን ቀጥሏል። አ.ት፡ “አንበሳ በሹል ጥርሶቹ እንደሚገድል በቀስትና በጦር ሌሎችን ሰዎች የሚገድሉ ሕዝቦች” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእነዚህ የሁለቱም ስያሜ የጦር መሣሪያ እስከሆነ ድረስ የአንተ ባህል አንዱን ብቻ የሚያውቅ ከሆነ እርሱን ብቻ ብትጠቀም ተቀባይነት አለው። (See: Doublet)
ምላስ አንድ ሰው የሚናገረውን ይወክላል፣ ጭካኔን የተሞሉት የጠላቶች ቃላት እንደ ሰይፍ ተቆጥረው ተነግረዋል። አ.ት፡ “ጭካኔን የተሞሉት ቃሎቻቸው እንደ ተሳሉ ሰይፎች ናቸው” ወይም “በሚናገሩት ቃል የከፋ ችግር የሚያስከትሉብኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር መክበሩን እንዲያሳይ ዘማሪው እየጠየቀው ነው። ከሰማያት በላይ ከፍ ማለት ታላቅ መሆንን ይወክላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሆይ፣ ከሰማያት በላይ ከፍ ከፍ ማለትህን አሳይ” ወይም “እግዚአብሔር ሆይ፣ በሰማያት ላይ ታላቅ መሆንህን አሳይ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ክብሩን እንዲያሳይ ዘማሪው እየጠየቀው ነው። አ.ት፡ “በምድር ሁሉ ላይ ክብርህን አሳይ”
ጠላቶቹ እርሱን ለመያዝ ማቀዳቸው እርሱን ለማጥመድ መሬት ላይ ወጥመድ እንደ ዘረጉ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ነገሩ ጠላቶቼ እኔን ለማጥመድ መረብ የዘረጉ ይመስላል” ወይም “ሰዎች የዱር እንስሳ ለማጥመድ መረብ እንደሚዘረጉ እኔን ለመያዝ አቅደዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጠላቶቹ እርሱን ለመያዝ ማቀዳቸው ይወድቅበት ዘንድ ጉድጓድ እንደ ቆፈሩለት ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “እንድወድቅበት ጉድጓድ የቆፈሩልኝ ያህል ይመስላል” ወይም “ልክ ሰዎች የዱር እንስሳ ለማጥመድ ጉድጓድ እንደሚቆፍሩ እኔን ለመያዝ አቅደዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጠላቶቹ እርሱን ለመያዝ በሚሞክሩበት ጊዜ በእነርሱ ላይ የደረሰባቸው ጉዳት ለእርሱ ባጠመዱት ወጥመድ ውስጥ እንደ ወደቁ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “በቆፈሩልኝ ጉድጓድ ውስጥ እነርሱ ራሳቸው ወደቁ” ወይም “ነገር ግን በእኔ ላይ ለማድረግ ባቀዱት በዚያ እነርሱ ራሳቸው ተጎዱበት” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ስለ መተማመን፣ የአንድ ሰው ልብ ከመንቀጥቀጥ ወይም በቀላሉ ከመነቅነቅ ይልቅ የጸና እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል። በእግዚአብሔር ላይ ፍጹም መታመን እንዳለውና እንደማይለወጥ ለማሳየት ሐረጉ ተደግሟል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሆይ፣ ሙሉ በሙሉ በአንተ እተማመናለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የሚዘምረው ማን እንደሆነ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሆይ፣ ምስጋናን እዘምርልሃለሁ” (Assumed Knowl- edge and Implicit Information የሚለውን ተመልከት)
የመነሣቱ ዓላማ ለእግዚአብሔር ምስጋናን ለመዘመር መሆኑ በግልጽ ሊነገር ይችላል። መነሣት አንድን ነገር ለማድረግ የመጀመር ወይም የመዘጋጀት ዘይቤአዊ አነጋገር ሊሆን ይችላል። ልብ ዘማሪውን ወይም የእርሱን ስሜት ይወክላል። አ.ት፡ “ዕድለኛው ልቤ ለእግዚአብሔር ምስጋናን ለመዘመር ተነሥ” ወይም “ለእግዚአብሔር የምስጋናን መዝሙር እንዲዘምር ዕድለኛውን ልቤን አዘጋጀዋለሁ” ወይም “ለመነሣትና ለእግዚአብሔር ምስጋናን ለመዘመር ታድያለሁ” (Assumed Knowledge and Implicit Information፣ዘይቤአዊ አነጋገር እና Synecdoche የሚለውን ተመልከት)
የመነሣቱ ዓላማ ለእግዚአብሔር ምስጋናን ለመዘመር መሆኑ በግልጽ ሊነገር ይችላል። ዘማሪው በገናና መሰንቆ ለእግዚአብሔር ምስጋናን የሚዘምሩ ሰዎች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “በገናና መሰንቆ ተነሡ፣ ለእግዚአብሔር ምስጋናን ዘምሩ” ወይም “ለእግዚአብሔር ምስጋናን በምዘምርበት ጊዜ በበገናና በመሰንቆ እጫወታለሁ” (Assumed Knowledge and Implicit Information፣ ሰውኛ እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ንጋት በራሱ ሕያው እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮለታል፣ ከመንጋቱ በፊት መነሣትም እርሱን እንደ መቀስቀስ ተደርጎ ተነግሯል። ከመንጋቱ በፊት የመነሣት ዓላማው እግዚአብሔርን ለማመስገን ነው። አ.ት፡ “ከመንጋቱ በፊት እነሣለሁ” ወይም “ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት እነሣለሁ” (ሰውኛ፣ ዘይቤአዊ አነጋገር እና Assumed Knowledge and Implicit Information የሚለውን ተመልከት)
የእነዚህ የሁለቱም ሐረጎች ትርጉም በጣም ተመሳሳይ ነው። የእግዚአብሔር ምህረትና ታማኝነት ታላቅነት መለካት በሚችል ርቀት ተመስሎ ተነግሯል። (Parallelism እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእግዚአብሔር ምህረት ታላቅነት መለካት በሚችል ርቀት ተመስሎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ከመሬት እስከ ሰማያት ድረስ ያለውን ርቀት ያህል ምህረትህ ታላቅ ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ታላቅ ነው” እና “ድረስ” የሚሉትን ቃላት ቀደም ብሎ ካሉት ቁጥሮች መገንዘብ ይቻላል። አ.ት፡ “እስከ ደመናት የሚደርስ ታማኝነትህ ታላቅ ነው” ወይም “ታማኝነትህ ከመሬት እስከ ደመናት ድረስ ያለውን ርቀት ያህል ታላቅ ነው” (Ellipsis እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር መክበሩን እንዲያሳይ ዘማሪው እየጠየቀው ነው። ከሰማያት በላይ ከፍ ከፍ ማለት ታላቅ መሆንን ይወክላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሆይ፣ ከሰማያት በላይ ከፍ ከፍ ማለትህን አሳይ” ወይም “እግዚአብሔር ሆይ፣ በሰማያት ላይ ታላቅ መሆንህን አሳይ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ክብሩን እንዲያሳይ ዘማሪው እየጠየቀው ነው። አ.ት፡ “በምድር ሁሉ ላይ ክብርህን አሳይ”
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
ይህ ምናልባት መዝሙሩን በሚዘምሩበት ጊዜ ምን ዓይነት የሙዚቃ ስልት ወይም ቅኝት መጠቀም እንዳለባቸው ሳይነግራቸው አይቀርም። ይህንን በመዝሙር 57፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ “አታጥፋ” ማለት ነው። ተርጓሚዎች ትርጉሙን መጻፍ ወይም የዕብራይስጡን ቃል መቅዳት ይኖርባቸዋል። (የማይታወቁትን ተርጉማቸው እና ቃላትን ቅዳ ወይም ተዋስ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) መዝሙሩን ዳዊት ጽፎታል ወይም 2) መዝሙሩ የሚመለከተው ዳዊትን ነው ወይም 3) መዝሙሩ የዳዊትን መዝሙሮች ዘይቤ የተከተለ ነው የሚሉት ናቸው።
“ሚችታም” የሚለው ቃል ትርጉሙ በእርግጠኝነት አይታወቅም። በምትኩ “መዝሙር” የሚለውን ቃል መጠቀም ይኖርብህ ይሆናል። “ዳዊት የጻፈው መዝሙር ይህ ነው” ተብሎ ሊጻፍ ይችላል። ይህንን በመዝሙር 16፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ደራሲው በጽድቅ ስለማይናገሩ ገዢዎቹን ለመገሰጽ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “እናንተ ገዢዎች ትክክለኛውን ነገር አትናገሩም!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“እናንተ” እና “የእናንተ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ፈራጆች የሆኑ ኃያላን ሰዎችን ነው። እዚህ ጋ የእንግሊዝኛው “ዩ” ብዙ ቁጥር ነው። (Forms of You የሚለውን ተመልከት)
ደራሲው በጽድቅ የማይፈርዱትን ፈራጆች ለመገሰጽ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “እናንተ ሰዎች፣ በሕዝቡ ላይ በጽድቅ አትፈርዱም!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ደራሲው ጠይቋቸው የነበሩትን ሁለቱንም ጥያቄዎች ይመልሳል።
ልብ የሕዝቡን አሳብ ወይም ዕቅድ ያመለክታል። አ.ት፡ “በአሳባችሁ ክፋትን ታደርጋላችሁ’ ወይም “ክፉ ነገሮችን ስለማድረግ ታስባላችሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በምድሪቱ ላይ በተለያየ ስፍራ ማወክ ልክ ሁከት ዕቃ ይመስል በምድሪቱ ሁሉ ላይ እንደ ማከፋፈል ወይም እንደ ማስፋፋት ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “እናንተ ራሳችሁ በምድሪቱ ሁሉ ላይ የሁከት ተግባር ትፈጽማላችሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በሁለት የተለያየ መንገድ የተገለጸ ተመሳሳይ አሳብ ነው። (Parallelism የሚለውን ተመልከት)
የተሳሳቱ ነገሮችን ማድረግ ልክ ሰዎች በመንገድ ላይ እየሄዱ እያሉ ታጥፈው በተሳሳተ መንገድ እንደሚሄዱ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “የተሳሳተ ነገሮችን ያደርጋሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሰዎች የሚናገሯቸው ክፉ ነገሮች መርዝ እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “የእባብ መርዝ ሰውን እንደሚጎዳ ሁሉ ክፉ ቃላቸውም ችግር ይፈጥራል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና Simile የሚለውን ተመልከት)
ምክርን ወይም ተግሳጽን የማይሰሙ ክፉ ሰዎች ለደጋሚው ሙዚቃ ምላሽ እንደማይሰጡ እባቦች ተደርገው ተነግሮላቸዋል። አ.ት፡ “ጆሮዎቹን እንደሚያቆም ደንቆሮ እባብ ለመስማት አይፈልጉም” (Simile የሚለውን ተመልከት)
ለደጋሚው ሙዚቃ ምላሽ የማይሰጠው እባብ እንዳይሰማ ጆሮው ውስጥ የሆነ ነገር እንደ ከተተ ተደርጎ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “የማይሰማ እባብ” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
የመርዘኛ እባብ ዝርያ
እባቡን ለመቆጣጠር በሙዚቃ የሚጫወቱ ወይም የሚዘፍኑ ሰዎች
በእባብ ላይ ድግምት የሚያደርጉት ብልህ የሆኑት በምን እንደሆነ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እባቦቹን በመቆጣጠር ጉዳይ ደጋሚዎቹ ምንም ያህል ብልኆች ቢሆኑም እንኳን” (Assumed Knowledge and Implicit Information የሚለውን ተመልከት)
በእነዚህ በሁለቱም ሐረጎች ውስጥ ክፉ ሰዎች አንበሳ እንደሆኑ ተደርጎ የተነገረላቸው ሲሆን ሰዎችን እንዳይገድሉ እነርሱን አቅም ማሳጣት ደግሞ ጥርሶቻቸውን እንደ መስበር ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “የሚገድሉበትን ኃይል ውሰድባቸው። ጥርሶቻቸው ተሰብሮ እንደ ወደቀባቸው ደቦል አንበሶች አቅመ ቢስ አድርጋቸው” (Paral- lelism እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ክፉ ሰዎች እንደ በረዶ ወይም ውሃ ተመስለው ተነግሮላቸዋል። ዳግመኛ አለመኖር እንደ መቅለጥ ወይም ወደ መሬት ውስጥ እንደመስረግ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “እንደ ወራጅ ውሃ እንዲጠፉ አድርጋቸው” ወይም “ልክ ቀልጦ ወደ መሬት ውስጥ እንደሚሰርግ በረዶ እንዲተኑ አድርጋቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና Simile የሚለውን ተመልከት)
“ቀስቶቻቸው ዒላማዎቻቸውን እንደሚስቱ ይሁኑ”
ዳግመኛ አለመኖር እንደ መቅለጥ ወይም መጥፋት ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ክፉዎች እንደሚቀልጥና ዳግመኛ እንደማይኖር ቀንድ አውጣ ተነው ይጥፉ” (Simile የሚለውን ተመልከት)
እስራኤላውያን እንደ እርኩስ የሚቆጥሩትና በሚያመነጨው ልጋግ መሰል ነገር ላይ ሲሄድ የሚቀልጥ የሚመስል ነፍሳት
አለመኖር ሞቶ የተወለደ ሕፃን መምሰል እንደሆነ ተነግሯል። አ.ት፡ “በሕይወት ለመኖርና የፀሐይን ብርሃን ለማየት እንዳይችል በጣም ቀድሞ እንደ ተወለደ ሕፃን” ወይም “ሞቶ እንደ ተወለደ ሕፃን” (Simile የሚለውን ተመልከት)
ክፉዎች በእሾህ ቅርንጫፎች ተመስለዋል፤ በእነርሱ ላይ የእግዚአብሔር ፈጣን ቅጣትም ፈጥኖ እንደሚያነዳቸው ወይም ጠራርጎ እንደሚያስወግዳቸው ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ከማብሰያው ድስት ስር በእሳት የተለኮሰውን የእሾህ ቅርንጫፍ ጠራርጎ ሊወስድ ከሚችል ዐውሎ ነፋስ ይልቅ እግዚአብሔር ክፉ ሰዎችን በፍጥነት ያጠፋቸዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ዳዊት የሚናገረው ለእግዚአብሔር ሕዝብ ስለሆነ ይህ ብዙ ቁጥር ነው። (Forms of You የሚለውን ተመልከት)
“የሚነድደው የእሾህ ቅርንጫፍ ሙቀት … የእርጥቡ እሾህ ቅርንጫፍና የሚነደው እሾህ ቅርንጫፍ
“ጻድቁ” የሚለው ቃል በጥቅሉ ጻድቅ የሆኑ ሰዎችን ያመለክታል። አ.ት፡ “ጻድቅ የሆኑ ሰዎች በሚያዩበት ጊዜ ደስ ይላቸዋል” (Generic Noun Phrases የሚለውን ተመልከት)
በደም ላይ በመራመዱ የአንድ ሰው እግር መርጠቡ እግሩን በደም እንደ ታጠበ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ጻድቃን እግሮቻቸውን በክፉዎች ደም ያረጥባሉ” ወይም “ጻድቃን በክፉዎች ደም ላይ ይረማመዳሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ግነት ብዙ ቁጥር ያላቸው ክፉ ሰዎች እንደሚሞቱ ይገልጻል። አ.ት፡ “እጅግ ብዙ ሰዎች በመሞታቸው ጻድቃን በደማቸው ላይ በሚረማመዱበት ጊዜ እግሮቻቸውን በደም ያጠቡ እስኪመስሉ ድረስ ይደርሳሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና Hyperbole and Generalization የሚለውን ተመልከት)
“ይህ በዝማሬ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ለሙዚቃ መሪው የተጻፈ ነው”
ይህ ምናልባት መዝሙሩን በሚዘምሩበት ጊዜ ምን ዓይነት የሙዚቃ ስልት ወይም ቅኝት መጠቀም እንዳለባቸው ሳይነግራቸው አይቀርም። አ.ት፡ “’የአል ታሼዝን ቅኝት በመጠቀም ይህንን መዝሙር ዘምሩ” ወይም “የአል ታሼዝን ስልት በመጠቀም ይህንን ዘምሩ”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) መዝሙሩን ዳዊት ጽፎታል ወይም 2) መዝሙሩ የሚመለከተው ዳዊትን ነው ወይም 3) መዝሙሩ የዳዊትን መዝሙሮች ዘይቤ የተከተለ ነው የሚሉት ናቸው።
“ሚችታም” የሚለው ቃል ትርጉሙ በእርግጠኝነት አይታወቅም። በምትኩ “መዝሙር” የሚለውን ቃል መጠቀም ይኖርብህ ይሆናል። “ዳዊት የጻፈው መዝሙር ይህ ነው” ተብሎ ሊጻፍ ይችላል። ይህንን በመዝሙር 16፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“የሚገድሉበትን አጋጣሚ ለማግኘት የዳዊትን ቤት እንዲጠብቁ ሳዖል ወታደሮቹን በላካቸው ጊዜ”
የከፍታ ስፍራ ጠላቶቹ ሊደርሱበት የማይችሉበትን አስተማማኝ ስፍራ ይወክላል። አ.ት፡ “በአስተማማኝ ስፍራ አስቀምጠኝ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በአንድ ሰው ላይ መነሣት እርሱን ማጥቃትን ይወክላል። አ.ት፡ “ሊያጠቁኝ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ደም የተጠሙ” የሚለው ቃል መግደልን የሚያመለክተውን “ደም” እና “ምኞትን የሚያመለክተውን “መጠማት” ይዟል። አ.ት፡ “ለመግደል የሚመኙ ሰዎች” ወይም “ሰዎችን መግደል ደስ የሚያሰኛቸው ሰዎች” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የዳዊት ጠላቶች ተደብቀዋል፣ እርሱን የሚያጠቁበትን አጋጣሚም በመጠባበቅ ላይ ናቸው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
አንድ ነገር ለማድረግ መወሰንና እርሱኑ ለማድረግ መጀመር እንደ መንቃት ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “አንድ ነገር አድርግ” ወይም “እርምጃ ውሰድ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ምን እንዲያይለት እንደ ፈለገ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ምን እየደረሰብኝ እንዳለ ተመልከት” ወይም “ምን እያደረጉብኝ እንዳሉም ተመልከት” (Assumed Knowledge and Implicit Information የሚለውን ተመልከት)
አንድ ነገር ለማድረግ መወሰንና እርሱኑ ለማድረግ መጀመር እንደ መነሣት ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “አንድ ነገር አድርግ” ወይም “እርምጃ ውሰድ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ሕዝቦች” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን የማያከብሩትን የሀገራቱን ሕዝቦች ይወክላል። አ.ት፡ “የየሀገሩ ሕዝብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በውስጠ ታዋቂነት ያለው “እነርሱ” የሚለው ቃል ክፉዎች ተላላፊዎችን ያመለክታል።
ዘማሪው ለማጥቃት ስለሚያስፈራሩት ጠላቶቹ ሲናገር በሰዎች ላይ እንደሚያላዝኑ ወይም እንደሚጮኹ ውሾች አድርጎ ይገልጻቸዋል። አ.ት፡ “ሰዎችን ለማጥቃት ያስፈራራሉ” (Simile የሚለውን ተመልከት)
በከተማይቱ ዙሪያ የሚሄዱበት ምክንያት በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የሚያገኙትን የትኛውንም ሰው ለማጥቃት በከተማው ዙሪያ ይሄዳሉ” (Assumed Knowledge and Implicit Information የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “እነሆ” የሚለው ቃል ትኩረትን ወደ አንድ ነገር ለመሳብ ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “ስማ”
መጥፎ ነገር መናገር እንደ ማግሳት ተቆጥሮ ተነግሯል። እነዚህ መጥፎ ነገሮች ስድብ ወይም ማስፈራራት ሊሆኑ ይችላሉ። አ.ት፡ “መጥፎ ነገሮችን ይናገራሉ” ወይም “መጥፎ ቃላት እየተናገሩ ይጮኻሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ከፍ ባለ ድምፅ ማግሳት፤ የተቃጠለ አየር ከሆድ በአፍ በኩል ከፍ ባለና በሚረብሽ ድምፅ እንዲወጣ ማድረግ
ክፉ ሰዎች የሚናገሯቸው የጭከና ቃላት እንደ ሰይፍ ሆነው ተነግረዋል። አ.ት፡ “ሰይፍ ሰዎችን የሚያጠፋቸውን ያህል በሰዎች ላይ ችግር የሚፈጥሩ የጭካኔ ቃላት ይናገራሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር እንደማይሰማቸውና እንደማይቀጣቸው ማመናቸውን ለማሳየት ይህ ጥያቄ ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “ማንም ሊሰማን አይችልም!” ወይም “አምላክህ አይሰማንም!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“በንቀት ትስቅባቸዋለህ” ወይም “ትሳለቅባቸዋለህ”። የማይረቡና አቅመ ቢሶች ስለሆኑ እግዚአብሔር ይስቅባቸዋል።
“ሕዝቦችን ሁሉ ታሞኛቸዋለህ” ወይም “የየሀገሩ ሕዝብ ሞኝ እንደሆኑ ታውቃለህ”
ማሞኘት
እግዚአብሔር የዘማሪው ጉልበት መሆኑ የእግዚአብሔርን ጥበቃ ይወክላል። አ.ት፡ “አንተ ጉልበቴ ነህ” ወይም “አንተ ጠባቂዬ ነህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ረጅም ማማ ሰዎች ከጠላቶቻቸው ለመከለል የሚሄዱበት ስፍራ ነው። ዘማሪው እግዚአብሔር እርሱን እንደሚጠብቀው ሲናገር እግዚአብሔር ብርቱና አስተማማኝ ከለላ እንደሆነው ይመሰክራል። አ.ት፡ “እንደ ረጅም ማማ ትከልለኛለህ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ እግዚአብሔር ሊያድነው እንደሚመጣ ያመለክታል። የነገር ስም የሆነው “ታማኝነት” ከቅጽል ጋር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ለቃል ኪዳኑ ታማኝ የሆነው አምላኬ ሊያድነኝ ይመጣል” ወይም “ለኪዳኑ ታማን ስለሆነ አምላኬ ሊያድነኝ ይመጣል” (Assumed Knowledge and Implicit Information እና የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ምኞት” ከግሥ ጋር “ፍላጎት” ተብሎ ሊገለጽ ይችላል። አ.ት፡ “በጠላቶቼ ላይ እንዲደርስባቸው የምፈልገው” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“እንዲቅበዘበዙ አድርጋቸው”
የእግዚአብሔር ጻድቁን መጠበቅ፣ እግዚአብሔርን ጋሻ እንደሆነ ተደርጎ እንዲነገር አድርጓል። አ.ት፡ “የእኛ ጠባቂ” ወይም “እንደ ጋሻ የሚከላከልልን እርሱ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አፍና ከንፈር ሰዎች የሚናገሩትን ነገር ይወክላል። አ.ት፡ “በሚናገሩት ኃጢአትን ስለሚያደርጉ” ወይም “በሚናገሩት የኃጢአት ንግግር ምክንያት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በትዕቢታቸው ምክንያት ሰዎች ይያዟቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ስለሚሉት”
እነርሱን ሙሉ በሙሉ ማጥፋት እንደ ማቃጠል ወይም መብላት ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ተቆጣቸው፣ አንዳቸውም እንዳይቀሩ አድርገህ አጥፋቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ ያዕቆብ የሚያመለክተው እስራኤልን ነው። አ.ት፡ “በእስራኤል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በምድር ላይ እጅግ ሩቅ እስከሆነው ቦታ እንኳን”። ይህ በምድር ላይ ሁሉን ስፍራ ይወክላል። አ.ት፡ “በምድር ላይ በሁሉም ቦታ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ዘማሪው ሰዎችን ለማጥቃት ስለሚያስፈራሩ ጠላቶቹ ሲናገር በሰዎች ላይ እንደሚያላዝኑ፣ እንደሚያጉረመርሙ ወይም እንደሚጮኹ ውሾች አድርጎ ይገልጻቸዋል። አ.ት፡ “ሊያጠቁን ያስፈራራሉ” ወይም “እንደ ዱር ውሾች ሊያጠቁን ያስፈራሩናል” (Simile የሚለውን ተመልከት)
የሚፈልጉት ሁሉ ስላላቸው በቃኝ ማለት
ረጃጅም ማማዎችና መጠጊያዎች ሰዎች ከጠላቶቻቸው ለመከለል የሚሄዱባቸው ቦታዎች ናቸው። ዘማሪው ለእርሱ የሚያደርግለትን ጥበቃ እግዚአብሔር ብርቱና አስተማማኝ መጠለያ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “እንደ ረጅም ማማና መጠጊያ ጠብቀኸኛል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በችግሬ ጊዜ ሁሉ”
“ጉልበቴ ሆይ፣ ለአንተ” እንደ አንድ አንቀጽ ሊጣመር ይችላል። አ.ት፡ “አንተ ጉልበቴ ነህ፣ ስለዚህ ምስጋናን እዘምርልሃለሁ” (Sentence Structure የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የዘማሪው ጉልበት መሆኑ እግዚአብሔር እርሱን መጠበቁን ይወክላል። አ.ት፡ “ጠባቂዬ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ረጃጅም ማማዎች ሰዎች ከጠላቶቻቸው ለመከለል የሚሄዱባቸው ቦታዎች ናቸው። ዘማሪው፣ እግዚአብሔር ለእርሱ የሚያደርግለትን ጥበቃ እግዚአብሔር ብርቱና አስተማማኝ መጠለያ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “እንደ ረጅም ማማ ጠብቀኸኛል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “ታማኝነት” ከቅጽል ጋር ሊተረጎም ይችላል። ይህ ለብቻው በሚቆም ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል። አ.ት፡ “ለቃል ኪዳኑ ታማኝ የሆነው እርሱ እግዚአብሔር ነው” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህ አምልኮ ላይ እንዲጠቀምበት ለመዘምራኑ አለቃ ነው፡፡”
ይህ ምናልባትም መዝሙርን ስንዘምር ምን አይነት የዜማ ቅኝት ወይም ዘይቤ መጠቀም እንዳለብን ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህንን መዝሙር “የኪዳን ፅጌሬዳ” ቅኝትን በመጠቀም ዘምር” ወይም “ይህንን መዝሙር የኪዳን ፅጌሬዳን ዘይቤ በመጠቀም ዘምር”
ይህ “የኪዳን ፅጌሬዳ” ማለት ነው፡፡ ተርጓሚው ትርጉሙን መፃፍ ወይም ደግሞ የዕብራይስጡን ቃል መገልበጥ ይችላል፡፡ (የማይታወቁትን ተርጉም እና ቃላትን ገልብጥ ወይም ከሌላ ውሰድ የሚለውን ይመልከቱ)
ሚክታም የሚለው የዕብራይስጥ ቃል ትርጉም በእርግጠኝነት አይታወቅም፡፡ በምትኩ “መዝሙር” የሚለውን ቃል መጠቀም ይቻላል፡፡ ይህ እንዲህ ተብሎ ሊፃፍ ይችላል፡- “ይህ ዳዊት የፃፈው መዝሙር ነው፡፡” ይህንን በመዝሙረ ዳዊት 16:1 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት።
“በሁለቱ ወንዞች መካከል የሚገኘው አራም . . . በዞባህ የሚገኘው አራማውያን ሕዝብ።” እነዚህ ቦታዎች ናቸው።(ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ኢዮአብን እና እርሱ የሚመራውን የጦር ሰራዊት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኢዮአብ እና የእርሱ የጦር ሰራዊት” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
“12,000 ኤዶማውያን” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሰዎችን አለመቀበሉ እነእርሱን አንደጣላቸው ተደርጎ ተረግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ አልተቀበልከንም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የእስራኤል ጠላቶች ምሽጋቸውን ጥሰው እንዲገቡ መፍቀዱ እርሱ ራሱ እንደፈፀመው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ጠላቶቻችን ምሽጋችንን ጥሰው እንዲገቡ ፈቅደሀል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡
ዘማሪው በሀገሩ ውስጥ ያለውን አደጋ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደሆነ እንደዚያ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ህዝቡን እንደገና ጠንካራ ማድረግ የመሬትን ወይም የግድግዳን ውስጥ ስብራት መጠገን እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የመሬት ወይም የግድግዳ ውስጥ ሰፊ ስንጥቅ
እዚህ ላይ “እንዲያይ” የሚለው ቃል “እንዲደርስበት” ወይም “እንዲሰቃይ” የሚለውን ይወክላል፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ረዳት ማጣት በዙሪያ እንደመንገዳገድ ተደርጎ ተነግሯል፣ እንደምንም ቀጥ ብሎ መቆም እንደመቻል፡፡ “መንገዳገድ” የሚለው ረቂቅ ስምን እንደግስ መግለፅ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንድንገዳገድ የሚያደርግ የወይን ጠጅ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ህዝቡን በጦርነት ውስጥ መምራቱ እግዚአብሔር ለጦር ሰራዊቱ ምልክትን ያቆመ ስጋለባሽ ንጉስ ወይም የጦር ዋና አዛዥ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ምልክትን እንዳቆመ ንጉስ እንደዚያ ነህ” ወይም “ምልክትን ወደላይ ከፍ እንደአደረገ ንጉስ እንደዚያው አንተ በጦርነት ውስጥ ትዕዛዝ ትሰጠናለህ፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የጦርነት ሰንደቅ አላማ፡፡” ይህ ንጉስ ወይም የጦር ዋና አዛዥ ሰራዊቱ መሰብሰብ እንዳለበት ለማሳየት በዋልታ ላይ ከፍ የሚያደርገው ሰንደቅ አላማ ነው፡፡
ይህ በገቢር/አድራጊ ሀረግ መግለፅ ይቻላል፡፡ ነገር ግን አንዳንድ እትሞች ስለዚህ ሀረግ የተለያየ ፍቺ አላቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ “ቀስትን ከተሸከሙ ሰዎች ፊት ያመልጡ ዘንድ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቀስትን የተሸከሙ ሰዎች” የሚለው ሀረግ በጦርነት ውስጥ ያሉትን የጠላት ወታደሮችን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ በጠላቶቻችሁ ላይ ወታደሮቹን ወደ ጦርነት ሲያሰማራ ያመልጡ ዘንድ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ቀኝ እጅ የእርሱን ስልጣን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በስልጣንህ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ መመለስ ለእርሱ ጥያቄ ምላሽ መስጠትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔን ጥያቄ መመለስ” ወይም “ፀሎቴን መመለስ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የኤፍሬም ነገድን የእርሱ ሰራዊት እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ የብረት ባርኔጣ የጦርነት መሳሪያን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኤፍሬም እንደመረጥኩት የብረት ባርኔጣ እንደዚያው ነው” ወይም “የኤፍሬም ነገድ የእኔ ሰራዊት ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ወታደሮች ራሳቸውን ከጉዳት ለመከላከል የሚያደርጉት ጠንካራ ኮፍያ
እግዚአብሔር ከይሁዳ ነገድ ለእርሱ ህዝብ ንጉስ እንዲሆኑ ወንዶችን መርጧል እናም ያ ነገድ የእርሱ በትረ መንግስት እንደሆነ እንደዚያ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የይሁዳ ነገድ እንደ በትረ መንግስቴ እንደዚያው ነው” ወይም “ይሁዳ በእርሱ አማካኝነት ህዝቤን የምመራበት ነገድ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሞዐብ ጠቃሚ አለመሆኑን ሞዐብ የመታጠቢያ ገንዳ ወይም ተራ አገልጋይ እንደሆነ እንደዚያ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞዐብ ለመታጠቢያ እንደምጠቀምበት ጎድጓዳ ሰሀን ልክ እንደዚያው ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ምናልባትም የኤዶምያስ ባለቤትነትን መውሰዱ እርሱ ባለቤት እንደሆነ ለማሳየት በተምሳሌነት ጫማውን ወደ ምድሪቱ እንደወረወረ እንደዚያ አድርጎ እየተናገረ ነበረ፡፡ ነገር ግን አንዳንድ እትሞች ሌላ ትርጉሞች አሏቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የኤዶምያስ ምድር ባለቤትነትን እኔ ወስጃለሁ” ወይም “የኤዶምያስ ምድር የእኔ እንደሆነ ለማሳየት ጫማዬን ወደ እርሱ ወረወርሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምሳሌያዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
መዝሙረኛው ይህንን ጥያቄ እግዚአብሔር የጣላቸው ስለሚመስል ስለዚያ ሀዘኑን ለመግለፅ ተጠቅሞበታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ግን እግዚአብሔር ሆይ አንተ እንደጣልከን እንደዚያ ይመስላል” ወይም “እግዚአብሔር አንተ የተውከን ይመስላል፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
መዝሙረኛው እግዚአብሔር የእነርሱን ሰራዊት መርዳቱ እግዚአብሔር ሄዶ ከእነርሱ ጋር እንደሚዋጋ እንደዚያ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ጦርነት ስንሄድ ሰራዊታችንን አንተ አትረዳም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ዋጋቢስ ነው”
ጠላታችንን እናሸንፋለን
መዝሙረኛው እግዚአብሔር ጠላቶቻቸውን እንዲያሸንፉ የእነርሱን ሰራዊት መርዳቱ እግዚአብሔር ጠላቶቻቸውን እንደሚረጋግጥ እንደዚያ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ጠላቶቻችንን እንድንረጋግጥ ያስችለናል” ወይም “እርሱ ጠላቶቻችንን ለማሸነፍ ብቁ ያደርገናል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት/ተመሳሳይነት በዕብራውያን ግጥም የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መዝሙር ስለ እግዚአብሔር ታማኝነት ነው፡፡
“ይህ አምልኮ ላይ እንዲጠቀምበት ለመዘምራኑ አለቃ ነው፡፡”
“ሰዎች ይህንን መዝሙር ክር ባለው የሙዚቃ መሳሪያ መጫወት አለባቸው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ዳዊት መዝሙሩን ፅፎታል ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት ዘይቤ ነው
እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ሆይ አድምጠኝ ፀሎቴንም መልስ” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጸሐፊው እግዚአብሔር እርሱ ለመጠለል ወደላይ ሊወጣ የሚችልበት ከፍ ያለ አለት እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር እርሱ ከጠላቶቹ መከለያን የሚያቀርብ “ፅኑ ግንብ” እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከጠላቶቼ የሚከልለኝ ፅኑ ግንብ” ወይም “ከጠላቶቼ ጠብቆ እንደሚያቆየኝ ፅኑ ግንብ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ለጥበቃ ወደ እግዚአብሔር መሄድ በእርሱ ውሰጥ መሸሸግ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ እዚህ ላይ የእግዚአብሔር ጥበቃ እርሱ ህፃን ጫጩቷን በክንፎችዋ ስር እየጠበቀች እንዳለች ዶሮ እንደሆነ አድርጎ የሚናገር ሁለተኛ ተለዋጭ ዘይቤ አለ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የዶሮ ጫጩት በእናቱ ክንፎች ስር የተጠበቀ እንደሆነ እንደዚይ ወደ አንተ ለጥበቃ መሄድ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የእግዚአብሔር በረከቶች እርሱ የተቀበላቸው ርስቶች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በረከቶችን አንተ ሰጥተኸኛል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ስምህ” ማለት እግዚአብሔር ራሱ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን የሚያከብር” ወይም “ለአንተ አስደናቂ አክብሮት ያለው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ሀሳቡ የተደጋገመው ለአፅንኦት ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“የንጉሱን ህይወት ትቀጥላለህ” ወይም “የንጉሱ ህይወት ለረጅም ጊዜ እንዲቆይ ታደርጋለህ”
እዚህ ላይ “አመታት” ምን ያህል ንጉሱ እንደሚኖር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ለብዙ ትውልዶች ይኖራል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በእግዚአብሔር ፊት መኖር” በእግዚአብሔር ህልውና ውስጥ መሆን ወይም ከእግዚአብሔር ጋር መሆን ማለት ነው፡፡ ይህ በትርጉሙ ውስጥ በግልፅ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለዘልአለም ከእርሱ ጋር ይሆናል” ወይም “እግዚአብሔር ለዘልአለም ከንጉሱ ጋር ይሆናል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ስምህ” እግዚአብሔርን ራሱን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜ ለአንተ ምስጋናን እዘምራለሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዘወትር ለእግዚአብሔር መስእዋት የመስጠት ቃልኪዳንን ያመለክታል፡፡
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መዝሙር ስለ እግዚአብሔር ታማኝነት ነው፡፡
“ይህ ለመዘምራኑ መሪ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ነው፡፡”
አንዱ የዳዊት የመዘምራን አለቃ የዚህ አይነት ስም ነበረው፡፡ ይህ ምናልባት እርሱን ያመለክታል፡፡ ይህንን በመዝሙረ ዳዊት 39:1 እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ዳዊት መዝሙሩን ፅፎታል ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት ዘይቤ ነው
“የሚታደገኝ እርሱ ነው” ወይም “የሚያድነኝ እርሱ ነው”
ጸሐፊው የእግዚአብሔር እርሱን የመከላከል ችሎታን እግዚአብሔር አለት እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔን ሊከላከልልኝ እና ሊያድነኝ የሚችለው እርሱ ብቻ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የእግዚአብሔር እርሱን የመከላከል ችሎታን እግዚአብሔር ከፍ ያለ ግንብ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ከጠላቶቼ እጅ ያስመልጠኛል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንምነገር ከቶ ሊያናውጠኝ አይችልም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእኔ ጠላቶች” ወይም “ሁሉም የእኔ ጠላቶች”
ዳዊት መደናገጡን ለመግለፅ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄን ይጠቀማል፡፡ መልስ አይጠበቅም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቼ እኔን ማጥቃት መቼም ቢሆን የሚያቆሙ አይመስልም፡፡ በአንተ ፊት ልክ እንደ አዘነበለ ግንብ ወይም እንደ ተሰበረ አጥር ደካማ እንደሆንሁ ይሰማኛል፡፡ (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔን ማጥቃት”
“እነርሱ አስበዋል” ወይም “እነርሱ አቅደዋል”
በእነኚህ ጥቅሶች ውስጥ ዳዊት ራሱን “እርሱ” እያለ ይጠቅሳል፡፡
ይህ ንግግራቸውን ወይም ቃላታቸውን ያመለክታል፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀሳባቸውን ያመለክታል፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ተስፋዬን በእርሱ ውስጥ ስለ አስቀመጥሁ”
ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር እርሱ አለት እና ከፍተኛ ግንብ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ እነኚህ ሁለቱም ተለዋጭ ዘይቤዎች እግዚአብሔር ከአንድ ሰው ጠላቶች እንዴት ጥበቃን እንደሚሰጥ ያሳያሉ፡፡ እዚህ ላይ “መድሀኒት” እግዚአብሔር ጸሐፊውን አዳነው ማለት ነው፡፡ ይህ በ መዝሙረ ዳዊት 62:2 ላይ አንዴት ተተርጉሞ እንደሆነ ይመልከቱ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንም ነገር ሊያናውጠኝ አይችልም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር አንድን ሰው ከጠላቶቹ በደህንነት እንደሚጠብቅ አለት እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ደግሞ እግዚአብሔር መከለያን የሚሰጥ መጠለያ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜ እግዚአብሔር ብርታትን እና መሸሸጊያን ይሰጠኛል”(ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሳሽን ወደ ውጪ እያፈሰሱ እንደሆነ እንደዚያ ለእግዚአብሔር ውስጣዊ ስሜትን መንገር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥልቃዊ ሀሳብህን ለእግዚአብሄር መስጠት” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“እኛ” የሚለው ቃል ዳዊትን እና የሚናገራቸውን ሰዎች ያመለክታል፡፡ (አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሁሉም የሀብት እና ጠቃሚነት ደረጃ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ ሀረጎቹ “ከንቱ ናቸው” እና “ውሸት ናቸው” አንድ ትርጉም አላቸው፡፡ አንድ ሰው በማንም ሰው ላይ በእርግጠኝነት እምነት መጣል አይችልም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንም ያህል አንድ ሰው ብርቱ ቢሆንም እንኳን እምነትህን በእነርሱ ላይ መጣል አትችልም” (ትይዩነት እና ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁሉንም እንደዚህ አይነት ሰዎች ባንድነት ሚዛን ላይ ብታስቀምጥ ምንም ክብደት አይኖራቸውም፡፡ ይህ ምንም ተጨባጭ ዋጋ የላቸውም ማለት ነው፡፡
እነኚህ ሁለት ቃላት በመሰረቱ አንድ አይነት ትርጉም አላቸው፡፡ ከሌላ ሰዎች በመውሰድ ባገኛችሁት ገንዘብ ውስጥ እምነት መጣል አትችሉም፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ሀብታሞች ፍሬ ማፍራት እንደሚችሉ ዛፎች ወይም ሀረግ እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለአንተ ምንም መልካም ነገር አይሰጡህም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ ማተኮር” አንድን ነገር በእጅጉ መመኘት የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱን አትመኝ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ይህንን ከአንድ ጊዜ በላይ ተናግሯል ማለት ነው፡፡
እግዚአብሔር በሀይል መገለፁ ሀይል የእርሱ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ “ሀይል” የሚለው ረቂቅ ስም በቅፅል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ሀያል ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልቱ)
እግዚአብሔር በቃልኪዳን ታማኝነት መገለፁ የቃልኪዳን ታማኝነት የእርሱ እንደሆነ ተደርጎ ተረግሯል፡፡ “ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም በቅፅል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ጌታ ሆይ ለቃልኪዳንህም ደግሞ ታማኝ ነህ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልቱ)
ጸሐፊው የእግዚአብሔርን ወሮታ መክፈል ለስራ ደሞዝ እንደመክፈል አድርጎ ይናገራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት/ተመሳሳይነት በዕብራውያን ግጥም የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ዳዊት መዝሙሩን ፅፎታል ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት ዘይቤ ነው
በእውነተኛነት
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ አንድ አይነት ትርጉም አላቸው እንዴት ጸሐፊው ያለቅጥ ከእግዚአብሔር ጋር መሆን እንደሚሻ አፅንዶት ለመስጠትም ባንድነት ይጠቀማሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሙሉ ሰውነቴ ያለቅጥ ከአንተ ጋር መሆንን ይሻል” (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ሞቃት፣ ደረቅ በረሀ”
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም በተውሳከ ግስ ሊተረጎም ይችላል እና “ህይወት” የሚለው ረቂቅ ስም በግስ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ለቃልኪዳንህ ታማኝ መሆንህን በህይወት መኖርን ከምሰጠው በላይ ከፍ ያለ ቦታ እሰጠዋለሁ ስለዚህ ከንፈሮቼ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ከንፈሮቼ” ሙሉ ግለሰቡን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን አመሰግንሀለሁ” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በአንተ ስም” “ለአንተ” ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን አመልካለሁ ለአንተም እፀልያለሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጸሐፊው እግዚአብሔርን ማወቅ እና ማምለክ መልካም ማዕድን ከመብላት ይበልጥ የሚያረካ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስብ እና የተመረጠ ምግብን ከበላ ሰው ይበልጥ ደስተኛ እሆናለሁ” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በደስታ የተሞሉ ከንፈሮቼ ኣአፌ” የሚለው እግዚአብሔርን በደስታ የሚያመሰግኑትን ግለሰቦች በሙሉ ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በደስታ አመሰግንሀለሁ” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች አንደ አይነት ትርጉም አላቸው፡፡ ሀሳቦቹ ጸሐፊው ምን ያህል ስለ እግዚአብሔር እንደሚያስብ አፅንዖት ለመስጠት ነው የተደጋገሙት፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር ልጁን በክንፎቹ ስር የሚከላከል ወፍ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ስለምትጠብቀኝ እደሰታለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እፈልግሀለሁ” ወይም “አንተ ላይ እተማመናለሁ”
እዚህ ላይ ቀኝ እጅ ለብርታት እና ሀይል ተምሳሌትነት ይጠቅማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ትደግፈኛለህ” ወይም “አንተ ወደላይ ታነሳኛለህ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ይሞቱ እና ወደ ሙታን መኖሪያ ይሄዳሉ፡፡ ይህ በትርጉም ውስጥ በግልፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞተው ወደ ሙታን መኖሪያ ይወርዳሉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሰይፍ” በጦርነት ውስጥ ሞትን ይወክላል እና “እጃቸው ሰይፍን ለሚጠቀሙ ለእነርሱ” በጦርነት ውስጥ የሚገሏቸውን ጠላቶቻቸውን ይወክላል፡፡ ይህ በገቢር/አድራጊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር በጦርነት ውስጥ እንዲሞቱ ያደርጋል” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እነርሱ” በጦርነት የሞቱትን የእነርሱን ሬሳ ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቀበሮዎች ሙት ሰውነታቸውን ይበሉታል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ቀበሮዎች” ረጅም እግር ያላቸው የዱር ውሻ አይነት ናቸው፡፡ የበሰበሰ ስጋ፣ የአደን እንስሳትን እና ፍራፍሬ ይመገባሉ፡፡
ዳዊት ስለ ራሱ እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በትርጉሙ ውስጥ በግልፅ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ የእስራኤል ንጉስ ይለኛል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ” የሚለው ቃል “እግዚአብሔር”ን ያመለክታል፡፡
እዚህ ላይ “አፍ” የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ ይህ በገቢር/አድራጊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ግን ውሸታሞቹን ዝም ያሰኛል” ወይም “እግዚአብሔር ግን የሚዋሹትን ሰዎች ዝም ያሰኛል” (ወካይ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መዝሙር ለእርዳታ ፀሎት ነው፡፡
“ይህ ለመዘምራኑ መሪ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ነው፡፡”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ዳዊት መዝሙሩን ፅፎታል ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት ዘይቤ ነው
ማዳን
እዚህ ላይ “መሰወር” ጥበቃን ይወክላል እናም “የክፉዎች ሚስጥራዊ ሴራ” ክፉዎች በሚስጥር ዳዊት ላይ ሊያረጉበት ያቀዱትን ጉዳት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉዎች በሚስጥር እኔ ላይ ሊያደርጉ ከአቀዱት ጉዳት ጠብቀኝ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰውረኝ” የሚለው ቃል በፊተኛው ሀረግ ግልፅ ሆኗል እናም እዚህ መድገም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከአመፅ ሰውረኝ” ወይም “ከአመፅ ጠብቀኝ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- “አመፅ” የሚያመለክተው 1) በጩኸት የተሞላ ረብሻ አማራጭ ትርጉም፡- “ጭካኔ አድራጊዎች የሚያደርጉት በጩኸት የተሞላ ረብሻ” ወይም 2) በጩኸት የተሞላን ረብሻ የሚያደርግ ህዝብ ስብስብ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጩኸት የተሞላ የጭካኔ አድራጊዎች ህዝብ ስብስብ”
ጸሐፊው የጠላቶቹ ምላስ እንደ ሰይፍ ሹል እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ እዚህ ላይ “ምላስ” ጠላቶች የሚናገሩትን መጥፎ ቃላት ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ የሚናገሩአቸው መጥሮ ነገሮች እንደ ሾለ ሰይፍ ያሳምሙኛል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የጠላቶቹ መራራ ቃላት እርሱ ላይ እየተተኮሱ እንዳሉ ቀስት አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ቀስት እኔን የሚወጉ መራራ ቃላት”(ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ክፉዎች ማንም እንደማያያቸው ስለሚያስቡ ለጥያቄያቸው መልስ አልጠበቁም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ ምን እንደምናደርግ ማንም አያይም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የሰው “የውስጥ ሀሳብ” እና “የሰው ልብ” ማንም እስከ መላ መነሻ መንገዱ ሊመረምር እንደማይችለው ጥልቅ የውሀ አካል እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነኚህ ሁለቱም ሀረጎች የሰው የግል ወይም ውስጣዊ ሀሳቦችን ያመለክታሉ፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ለ”ክፉዎች” መናገሩን ቀጥሏል መዝሙረ ዳዊት 64:01።
ጸሐፊው የእግዚአብሔር የክፉዎች ቅጣት እግዚአብሔር እነርሱ ላይ ቀስቶችን እየመታ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር የክፉዎችን እቅድ እንዲከሽፍ ማድረጉ እግዚአብሔር በጎዳናቸው ላይ እንዲሰናከሉ እንዳደረጋቸው አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ በገቢር/አድራጊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እነርሱ እንዲሰናከሉ ያደርጋል” ወይም “እግዚአብሔር የእነርሱ እቅድ እንዲከሽፍ ያደርጋል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ምላስ” እነርሱ የሚናገሩትን ቃላት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ የሚናገሩት ቃላቶች ራሳቸውን የሚቃወሙ ስለሆኑ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ምን እንዳደረገ”
ለጥበቃ ወደ እግዚአብሔር መሄድ በእርሱ ውስጥ መሸሸግ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ እርሱ ለጥበቃ መሄድ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልበ ቅኖች” የእግዚአብሔር ወይም ፃድቅ የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእግዚአብሔር የሆኑ ሰዎች ሁሉ እርሱን ያመሰግናሉ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መዝሙር የምስጋና መዝሙር ነው፡፡
“ይህ ለመዘምራኑ መሪ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ነው፡፡”
“ይህ ዳዊት የፃፈው መዝሙር ነው”
ይህ ምስጋና በገዛ ራሱ መተግበር የሚችል ግለሰብ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለአንተ ብቻ በፅዮን ላለህ እግዚአብሔር ምስጋናችንን እናቀርባለን” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አደራጊ መልኩ መገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናደርጋለን ብለን ለአንተቃል የገባነውን እናደርጋለን” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊች ስለ ሀጢአት ሊያሸንፍ ወይም ሊጨቁን የሚችል ግለሰብ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የገዛ ራሳችን ሀጢአት እንደሚያሸንፈን ልክ እንደዚያ ነው” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ” የሚለው ቃል የእኛ “ሀጢአትን” ያመለክታል፡፡
አንተ እና የአንተ የሚሉት ቃላት በዚህ ጥቅስ ውስጥ እግዚአብሔርን ያመለክታሉ፡፡
ይህ ግነት ያ ሰው እግዚአብሔርን ለማምለክ በጣም አዘውትሮ ቤተ መቅደስ ውስጥ እንደሚሆን ይገልፃል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ጊዜ በአንተ ቤተ መንግስትህ ውስጥ ማምለክ” (ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የቤትህ በረከት፣ የተቀደሰውም ቤተ መቅደስህ እኛን ያረካናል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እኛ የሚለው ቃል ዳዊት እና የእስራኤል ህዝብን ያመለክታል፣ እርሱ የሚያናግረውን እግዚአብሔርን ግን አይደለም፡፡ (አግላይ እና አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)
“የተቀደሰ ቤተ መቅደስህ የሆነው የአንተ ቤት”
“ምክንያቱም አንደ ፃድቅ ስለሆንህ”
“አንተ ነህ”
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምድር ሙሉ በሙሉ እና ባህር ዳር እስከ ዳር ከሚኖር ሰዎች ሁሉ” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በምድር ላይ ሁሉ የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር እርሱ ብርታቱን ልክ እንደ ቀበቶ እንደለበሰው አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ በጣም ጉልበተኛ እንደሆንህ ማሳየት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ አይነት ትርጉም አላቸው እናም አድማጩ ወይም አንባቢው ላይ ጉልህ አሻራ ለመፍጠር ባንድነት እንጠቀማቸዋለን፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የማያቋርጥ የባህሮች ማጓራት” (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
በነፋስ እና በሞገድ የሚፈጠር ሀይለኛ ጩኸት
ይህም ደግሞ እግዚአብሔር ፀጥ የሚያደርገው ነገር ነው፡፡
ሀይለኛ ጩኸት
ማረጋገጫ ወይም ሌላ ነገር ትክክል እንደሆነ የሚያሳይ ነገር
“ምስራቁ እና ምዕራቡ” የሚለው ሀረግ በአለም ዙሪያ ሁሉ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ሁሉም ቦታ ያሉ ሰዎች በደስታ እንዲጮሁ ታደርጋለህ” (ምትክ ስም እና ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የምድርን አፈር ያመለክታል፡፡
“አንተ መልካም ነገሮች እርሱ ላይ እንዲበቅሉ አፈሩን በጣም መልካም አደረግኸው”
ይህ በሰማይ ውስጥ ያለን እግዚአብሔር ምድርን ለማጠጣት እና ጅረትን ለመሙላት የሚልከውን የውሀ አቅርቦት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጅረቶችን በውሀ ሞላህ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
x
ጸሐፊው መስኮቹ በጣም በመንጋ መሸፈናቸው መስኮቹ ልብስ የለበሱ የሚመስል አንደሆነ ይናገራል፡፡
እንስሳቶች ሳር ላይ የሚመገቡበት ሰፊ ማሳ
የእንስሳት ቡድን፣ በግ እና ፍየል የመሳሰሉት
መስኮቹ፣ ኮረብታዎቹ እና ሸለቆዎቹ እነርሱ በደስታ እየዘመሩ እና እየጮሁ እንደሚመስሉ ሁሉ በጣም ለጋስ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እንደ ደስተኛ የሚዘምሩ ሰዎች ናቸው” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነርሱ የሚለው ቃል መስኮቹን እና ሸለቆዎቹን ያመለክታል፡፡
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መዝሙር የምስጋና መዝሙር ነው፡፡
“ይህ ለመዘምራኑ መሪ አምልኮ ውስጥ ለመጠቀም ነው፡፡”
የእግዚአብሔር ስራዎች እኛ በአክብሮት እና በፍርሀት ውስጥ እንድንሆን ያደርጉናል ምክንያቱም እርሱ ሀይለኛ እና ቅዱስ እንደሆነ እናውቃለን፡፡
“ምክንያቱም አንተ ትልቅ ሀይል አለህ”
ይህ በምድር ላይ የሚኖሩ ሰዎችን ሁሉ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምድር ላይ ያሉ ሰዎች ሁሉ አንተን ያመልካሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የአንተ ስም” እግዚአብሔር ራሱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ አንተን ያመልካሉ ያከብራሉም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እነኚህ ቃሎች ሁሉ እግዚአብሔርን ያመለክታሉ፡፡
“እርሱ ሰዎች የእርሱን ስራ ሲያዩ ፍርሀት እና መደነቅ እንዲሰማቸው ያደርጋል”
“ሰብአዊነት”
ይህ ቀይ ባህርን መሻገርን ያመለከታል፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሰይ ትርጉም አላቸው፡፡ ሀሳቡ እግዚአብሔርን የማመስገን ጠቃሚነትን ለማጉላት ነው የተደገመው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላቶች ዳዊትን እና እርሱ የሚያናግራቸው ሰዎችን ያመለክታሉ፡፡ (አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የእግዚአብሔርን ጥበቃ ሲገልጽ ሕዝቡ ሲጓዙ ወይም ከገደል አፋፍ ሊወድቁ ሲሉ እርሱ እንዳይንሸራቱ ሕዝቡን እንደሚጠብቅ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ወደ አደጋ እንድንወድቅ አልፈቀደም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የእግዚአብሄር ቅጣትን እግዚአብሔር ህዝቡን በመረብ እንደያዘ አድርጎ ይናገረዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ለወፍ ወይም ለእንስሳ ወጥመድ
ጸሐፊው ህዝቡ የተቋቋመውን በእነርሱ ጀርባ ላይ ከባድ ጭነት መሸከም እንዳለባቸው አድርጎ ይናገረዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በጦርነት ውስጥ ክፉኛ የመሸነፍ ምስል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ የእኛ ጠላቶች በጦርነት አሸንፈውን እና ከዛም በወደቀው ሰውነታችን ላይ ሰረገላቸውን እንደነዱብን እንደዛ ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሄር እነርሱን እንደ እሳት እና ጎርፍ ባሉ ተፈጥሮአዊ አደጋዎች ፈተናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእሳት እና ጎርፍ እንደሚሰቃዩ ሰዎች እኛም ተሰቃየን” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የእስራኤል ህዝብ አሁን ስላለው በረከት ሲናገር አስተማማኝ ድነት በሚኖራቸው በሰፊና ክፍት ስፍራ እንዲመጡ እንደተደረገ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በደህንነት በምንኖርበት በክፍት ስፍራ”(ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ከንፈሮቼ” እና “አፍ” የተነገሩትን የተስፋ ቃላት የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ የሰጠሁትን ተስፋ ቃል” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለመስዕዋት የቀረቡ በጎች ሲቃጠሉ የሚኖረው ሽታ”
“ነፍስ” የሚለው ቃል የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ለእኔ የሰራውን ስራ እኔ እነግራችኋል” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
“አፍ” የሚለው ቃል ወደ እግዚአብሔር የሚጮኹትን ሰዎች ሁለንተና የሚወክል ነው። (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አንደበት” ንግግርን ይወክላል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱን በአንደበቴ አመሰገንሁት” ወይም “እርሱን አመሰገንሁት” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ሀጢአትን ወድጄ” ወይም “በደልን ይዤ”
እዚህ ላይ “አይሰማኝም ነበረ” የሚለው እግዚአብሔር ፀሎቱን አይመልስለትም ነበር የሚል ሀሳብ አለው፡፡ ይህ በትርጉሙ ውስጥ ግልፅ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ እርሱ ስጣራ አይሰማኝም ነበር ” ወይም “ፀሎቴን አይመልስልኝም ነበር” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን በአንድ ላይ ጥቅም ላይ የዋሉት እግዚአብሔር ፀሎቱን እንዲሰማለት አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን እግዚአብሔር በእውነት ፀሎቴን ሰምቷል” (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የጸሐፊው ፀሎት የድምፅ ግላዊ ማንነት ተሰጥቶታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፀሎቴ” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ያልከለከለኝ” የሚለው ፀሎቱን ችላ ማለትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ”ፀሎቴን ችላ ያላለ”
“ከእኔ አልከለከለም” የሚለው ሀረግ ከዚህ በፊት ከነበረው ሀረግ መረዳት ይቻላል፣ እዚህ ደግሞ ሊደገም ይችላል፡፡ “የቃል ኪዳን ታማኝነት” የሚለው ሀሳብ “ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ነው” በሚለው ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የቃል ኪዳኑን ታማኝነት ከእኔ አልመለሰም” ወይም” ከእኔ ጋር ለነበረው ቃል ኪዳን ታማኝ መሆኑን አላቆመም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህ አምልኮ ላይ እንዲጠቀምበት ለመዘምራኑ አለቃ ነው፡፡”
“ሰዎች በገናዎችን ከዚህ መዝሙር ጋር ሊጫወቱ ይገባቸዋል”
ጸሐፊው እግዚአብሔር ለእነርሱ በቸርነት እንዳደረገላቸው ሲናገር የእግዚአብሔር ፊት በእነርሱ ላይ ብርሀን እንዳበራ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእኛ በቸርነት አድርጎልናል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች መንገዶችህን በምድር ላይ ያውቁ ዘንድ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሀፊው እግዚአብሔር እነርሱን ለማዳን ሀይል እንዳለው እያንዳንዱ ሰው እንዲያውቅ ይፈልጋል፡፡ ይህ በትርጉሙ ግልፅ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ እነርሱን ለማዳን ሀይል እንዳለህ የሀሉም መንግስታት ህዝቦች በሙሉ ያውቁ ዘንድ” (አስጨምሬ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን የማመስገን አስፈላጊነት አፅንኦት ለመስጠት ሁለተኛው ሀረግ የመጀመርያውን ሀረግ ትርጉም ያጠነክራል፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አህዛብ” በምድር ላይ ባሉ መንግስታት በሙሉ የሚኖሩ ሰዎችን የሚወክል ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በቅንነት” ወይም “በፍትሀዊነት”
እግዚአብሔርን የማመስገን አስፈላጊነትን አፅንኦት ለመስጠት ሁለተኛው ሀረግ የመጀመርያውን ሀረግ ትርጉም ያጠናክራል፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጸሐፊው ስለ “ምድር” ሲናገር ለህዝቡ ምርትን ለመስጠት እንደመረጠ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ ከሰብላችን ብዙ ምርት ሰብስበናል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በየትኛውም ስፍራ የሚገኙ ሰዎች በሙሉ ከእርሱ በረከት የተነሳ እግዚአብሔርን ሊያከብሩት ይገባል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በየትኛውም የምድር ገፅ የሚገኙ ሰዎች በሙሉ ለእርሱ ታላቅ አክብሮት እንዲኖራቸው እፈልጋለሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህ አምልኮ ላይ እንዲጠቀምበት ለመዘምራኑ አለቃ ነው፡፡”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) መዝሙሩን የፃፈው ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት ዘይቤ የተፃፈ ነው
እግዚአብሔር መስራት መጀመሩ እርሱ እንደተነሳ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር መስራት ይጀምር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ጠላቶቹን ይበታትናቸው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ጠላቶች በነፋስ በቀላሉ እንደሚበንኑ ጢስ እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ነፋስ ጢስን እንደሚያበንን እንደዚሁ በትናቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ጠላቶች በእሳት በቀላሉ እንደሚቀልጥ ሰም ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰም በእሳት ፊት እንደሚቀልጥ እንዲጠፉ አድርጋቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአጠቃላይ ክፉ ሰዎችን የሚያመለክተ ነው፡፡ (የስም ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአጠቃላይ ፃድቃን ሰዎችን የሚያመለክት ነው፡፡ (የስም ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን እነርሱ የሚሰማቸውን የደስታ መጠን አፅንኦት ይሰጣሉ፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእርሱ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ህልውና በህዝብ መካከል እርሱ በፈረስ ወይም በሰረገላ ላይ ሆኖ ወደ ምድር እንደሚሄድ ሆኖ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለወላጅ አልባዎች እንደ አባት የሚሆን ሩህሩህ አምላክ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወላጆች ለሌላቸው ልጆች እንደ አባት የሚሆን አምላክ”” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ባልቴቶችን የሚጠብቅ ምህረት የተሞላ አምላክ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የባልቴቶች ጠባቂ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ብቸኞችን በቤተሰብ መካከል እንደሚያኖራቸው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ “እግዚአብሔር ቤተሰብ ለሌላቸው ቤተሰብ ይሰጣቸዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እስረኞችን ከታሰሩበት እንዲወጡ የሚመራቸው እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እስረኞችን ነፃ ያወጣል፤ በደስታም እንዲዘምሩ ያደርጋቸዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የስም ቅፅል አመፀኛ ሰዎችን የሚያመለክተ ሲሆን በቅፅል ወይም በስም ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አመፀኛ ሰዎች” ወይም” በእርሱ ላይ የሚያምፁ ሰዎች” (የስም ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር አመፀኞችን ስለ መቅጣቱ ሲናገር እርሱ እጅግ በጣም ሞቃት የሆነ ምድረ በዳ እንዲኖሩ እንዳስገደዳቸው ተደርጎ ተገልጧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም ሞቃት እና ደረቅ ምድር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት እግዚአብሔር እስራኤላውያንን በምድረ በዳ ወደ ሲና ተራራ የመራበትን ታሪክ መናገር ጀመረ፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ክስተት ያመለክታሉ፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“አንተ ህዝብህን መራህ”
እግዚአብሔር በእስራኤል ህዝብ ቀድሞ የወጣ ወታደር እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር እንዲዘንብ አደረገ”
እዚህ ያለው ፈሊጥ እግዚአብሔር በእስራኤላውያን ፊት መገለጡን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን በተገለጠ ጊዜ” (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል ምድር ሊደክም የሚችል ወይም ብርታት ሊያገኝ የሚችል ሰው እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምድሪቱ መልካም እህል እድታመርት አድርገሀታል፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን የሰጣት ምድር አባት ለልጆቹ ያወረሳቸው ርስት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእስራኤላውያን የሰጠሀት ምድር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአጠቃላይ ደሀ የሆኑ ሰዎችን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ደሃ ሰዎች” (የስም ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት እስራኤላውያን በምድረ በዳ የተጓዙት የጉዞ ታሪክ መናገር ቀጥሏል፡፡ በዚህ የታሪክ ክፍል ውስጥ እስራኤላውያን በጦርነት በጠላቶቻቸው ላይ ድል አድርገዋል፡፡
እጅግ በጣም ብዙ ሰዎች የእግዚአብሔርን መልእክት ለሌሎች ተናገሩ፡፡ እነርሱ እጅግ ታላቅ ሰራዊት እንደ ነበሩ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ሀረጉ በሴት ፆታ ስለተገለፀ አንዳንድ ትርጉሞች “ትእዛዙን ያወጁት ሴቶች… ሰራዊት” ብለው ተርጉመውታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በ መዝሙረ ዳዊት 68:12-13 ያለው መረጃ ትርጉሙን የበለጠ በቀላሉ መረዳት እንዲቻል ለማድረግ ቅደም ተከተሉ ተስተካክሏል፡፡ (የጥቅስ ድልድዮች የሚለውን ይመልከቱ)
ነገስታቱ ራሳቸውንና ሰራዊታቸውን በሙሉ ይወክላሉ፡፡ እነርሱ የሸሹት በእስራኤል ሰራዊት በመሸነፋቸው ምክንያት እንደሆነ ግልፅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገስታቱና ሰራዊታቸው በሙሉ በመሸነፋቸው ምክንያት ከእኛ ሸሹ” (ወካይ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ከተሸነፈው ሰራዊት የተወሰዱና ድል ወዳደረገው ሰራዊት ቤተ የተወሰዱ ነገሮች፡፡
የዚህ ትርጉም አንዳንድ ምርኮዎች በከበሩ ብረቶች የተሸፈኑ ስለሆኑ በጣም ውድ ናቸው ማለት ነው፡፡
ይህ ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው በጦርነት ውስጥ ያልተሳተፉትን ሰዎች ለመገሰፅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በበጎች በረት መካከል የቆዩት ሰዎች በዚያ ሊቆዩ አይገባቸውም ነበር፤ ወደ ጦርነቱ መሄድ ነበረባቸው” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
በተራራው ላይ በጣም ቡዙ የሞቱ ነገስታትና ወታደሮች ነበሩ፤ እነዚህ ተራራውን የሸፈኑ በረዶ እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሯል። አማራጭ ትርጉም፡- “በዚያ በጣም ቡዙ የጠላት ነገስታትና ወታደሮች ተሸንፈው ስለነበር እንደ በረዶ ሰልሞን ተራራን ሸፍነውት ነበር” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ነገስታት” የሚያመለክተው ሰራዊታቸውንም ጭምር ነው፡፡አማራጭ ትርጉም፡- “የጠላት ነገስታትና ሰራዊቶቻቸው ተበታተኑ” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የተራራ ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ በአንድ ላይ ጥቅም ላይ የዋሉት አንዱ ሌላውን ለማጠንከር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብርቱና ከፍ ያለው ተራራ የኮረብታማው አገር ባሰን ነው” (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ጥያቄው እንደ አረፍተ ሀሳብ ሊፃፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የባሳን ከፍ ያለው ኮረብታማ አገር እግዚአብሔር ሊኖርበት የሚፈልገው ስፍራ በሆነው በተራራው ላይ በምቀኝነት አይን ሊያየው አይገባም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት ትክክለኛው እቅጩን የሆነ ቁጥር ማለቱ ላይሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ሺዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“ከፍ ማለት” ወደ ላይ መንቀሳቀስ ነው፣ ወደ ሰማይ መሄድ ነው፡፡
“የእኛን ከባድ ሸክም በየቀኑ ይሸከማል፡፡” ጌታ ለህዝቡ የሚያደርገው እንክብካቤ እርሱ በአካል ችግሮቻቸውን እንደ ሸክም እንደሚሸከም ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እዚህ ላይ “ደህንነታችን” የሚለው “አዳነ” በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚያድን አምላክ… አምላካችን እኛን የሚያድነን አምላክ ነው፡፡” (ትይዩነት እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ጠላቶቹን ለመግደል ዓላማ በማድረግ የእነርሱን ራስ በመቀጥቀጥ የሚገድል ጦረኛ ተዋጊ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል። አማራጭ ትርጉም፡- “ራሳቸውን በመፈንከት ጠላቶቹን ይገድላል” (ተለዋጭ ዘይቤ አና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በጦርነት ጊዜ ወታደሮች ፀጉራቸውን አለመቆረጣቸው የሚዘወተር ልማድ የነበረ ይመስላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ረጅም ፀጉር ያለው አናት” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን ማሳዘን በሀጢአት መካከል መሄድ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በተለምዶ በእርሱ ላይ ሀጢአት ያደርጋሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ጠላቶች ያመለክታል፡፡
ይህ የሚናገረው የባህር ጥልቅ እንደሆነ ያህል በማሰብ ሰዎች ከእግዚአብሔር ለማምለጥ የሚሞክሩበት እጅግ በጣም ሩቅ የሆነ የምድር ክፍል ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል ጠላቶች ሙሉ በሙሉ የሆነ ጥፋት እስራኤላውያን እነርሱን ከእግራቸው በታች እንደሚጨፈልቋቸው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቻችሁን ሙሉ በሙሉ ታሸንፏቸዋላችሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ከጠላቶች ጥፋት የሚነሳው ብጥብጥ በጣም ስእላዊ በሆነ መልኩ ተነግሯል፣ እስራኤላውያን በሞቱት ጠላቶቻቸው ደም ውስጥ እንደቆሙ ተደርጎ ተገልጧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በደማቸው ውስጥ መረማመድ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በእስራኤል ጠላቶች ላይ በተረገው ጦርነት ምክንያት የፈሰሰው ደም ውሾች በምላሳቸው የሚፈስሰውን ደም እስኪልሱ ድረስ እጅግ የከፋ እንደነበር ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰልፍ የክብረ በአል መገለጫ ሆኖ ብዙ ሰዎች ስርአት ባለው ሁኔታ የሚራመዱበት ነው፡፡
የሙዚቃ መሳሪያዎች የሚጫወቱ ሰዎች፡፡
የእነዚህን ሀረጎች ቅደም ተከተል መለወጥ ሊረዳ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእስራኤል ምንጭ የተገኛችሁ እግዚአብሔርን አመስግኑት፣ እግዚአብሔርን በጉባኤ አመስግኑት”
ምንጭ የሚለው ቃል እስራኤል የሚለው ሰው የብዙ ሰዎች አባት የመሆን ችሎታ የሚገልፅ ተለዋጭ ዜይቤ ነው፤ ከምንጭ ብዙ ውሀ እንደሚወጣ እስራኤልም ደግሞ የብዙ ሰዎች አባት ነው፡፡ ይህ በተጨማሪ የሚያሳየው እስራኤል የሚባለው ሰው እንዳደረገው እዚህ እየተደረገ ያለው ጥሪ እግዚአብሔርን ለሚያገግሉ ሰዎች ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል እውነተኛ ልጆች” ወይም “ከእስራኤል የተገኛችሁ ልጆች ሁላችሁም” (ተለዋጭ ዘይቤ አና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእነርሱ ቡድን፡፡” የእነርሱ የሚለው ቃል የይሁዳ መሪዎችን ያመለክታል፡፡
አንዳንድ ትርጉሞች የእብራይስጡን ትርጉም በተለየ መንገድ ይረዱታል፡- “እግዚአብሔር ሆይ፣ ሀይልህን እዘዝ” ወይም “እግዚአብሔር ሆይ ሀይልህን ተጠቀም”
“የእስራኤል ህዝብ ሆይ፣ አምላክህ አዝዞአል”
“እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጸሐፊውንና የእስራኤልን ህዝብ ነው ነገር ግን ጸሐፊው የሚናገረው እግዚአብሔርን አይደለም፡፡ (አግላይ እና አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)
“በኢየሩሳሌም ባለው በቤተ መቅደስህ በምትገኝበት ጊዜ ሀይልህን አሳየን”
“ሀይል” የሚለው ረቂቅ ስም “ብርቱ” ተብሎ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ብርቱ እንደሆንህ አሳየን” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ የስነ መለኮት ምሁራን እነዚህ አራዊቶች የግብፅን ህዝብ የሚያመለክቱ ተለዋጭ ዘይቤዎች እንደሆኑ ያምናሉ፡፡ ይህ ግልፅ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሸንበቆ መካከል እንዳሉት አራዊቶች የመሰሉት የግብፅ ህዝብ” (ተለዋጭ ዘይቤ አና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የሌሎች መንግስታት ሕዝቦች የከብቶች ትልቅ መንጋ እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ኮርማዎች መንጋ የሆኑ ኃያላን ሕዝቦች” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ነገር እንዲበታተን ወይም ደግሞ በተለያየ አቅጣጫ በፍጥነት እንዲሰራጭ ማድረግ
ይህ የሚያመለክተው እነዚህ መኳንንቶች በኢየሩሳሌም ለእግዚአብሔር ስጦታ ለማቅረብ ከግብፅ እንደሚመጡ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከዚያም የግብፅ መሪዎች ለአንተ ስጦታ ያመጣሉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኩሽን ህዝብ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኩሻውያን” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔርን ማምለክ የሚወክል ምሳሌያዊ ድርጊት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔርን ለማመስገን እጆቿን ወደ ላይ ትዘረጋለች” (ምሳሌያዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መንግስታት” የሚለው የመንግስታቱን ዜጎች የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአለም ዙሪያ ያላችሁ እናንተ የመንግስታቱ ዜጎች የሆናችሁ” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
“ዘምሩ” የሚለው ቃል የዚህ ጥቅስ መጀመሪያ እንደሆነ ይታሰባል፡፡ እዚህ ላይ እግዚአብሔር በሰማይ ላይ በሰረገላ እንደሚነዳ ተደርጎ ተገልጧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሰረገላው ላይ ሆኖ ወደ ሰማይ ለሚወጣው ለእግዚአብሔር ዘምሩ” (አስጨምሬ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ እርሱ በሀይል ይናገራል የሚል ትርጉም አለው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ በሀይል ይጮሀል” ወይም “እርሱ ከፍ ባለ ድምፅ ይናገራል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“አቅርቡ” ለአንድ ሰው ተገቢውን ዝና ስጡ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክብር የእግዚአብሔር ነው”
“ሀይል” የሚለው ረቂቅ ስም “ሀይለኛ” ተብሎ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ሀይለኛ እንደሆነ በሰማያት ላይ ያሳያል” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጸሐፊው ለእግዚአብሔር በቀጥታ ይናገራል፡፡ (እንቶኔ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እግዚአብሔር ለህዝቡ ምን ያህል ብርታት እንደሚሰጥ አፅንኦት ይሰጣሉ፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መዝሙር ለእርዳታ የሚደረግ መዝሙር ነው፡፡
“ይህ አምልኮ ላይ እንዲጠቀምበት ለመዘምራኑ አለቃ ነው፡፡”
ይህ ምናልባትም የሚያመለክተው የሙዚቃ አይነትን ነው፡፡ ይህንን በ መዝሙረ ዳዊት 45:1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) መዝሙሩን የፃፈው ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት የመዝሙር ስልት የተቃኘ ነው፡፡
ጸሐፊው በህይወቱ የገጠመውን ችግር በውሀ ጎርፍ እየሰመጠ እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በውሆች እየሰጠምሁ እንደሆነ ይሰማኛል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው በህይወቱ የገጠመውን ችግር በጥልቅ ረግረግ እየሰጠመ እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጥልቅ ረግረግ እየሰጠምሁ እንደሆነና እንደምሞት ሆኖ ይሰማኛል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ወፍራም ጭቃ
ጸሐፊው ያለበት ሁኔታ እንዴት ያልተረጋጋና እርግጠኝነተ የሌለበት እንደሆነ አፅንኦት ለመስጠት አሉታዊ አረፍተ ሀሳቦችን ይጠቀማል፡፡ (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ችግሩን በጥልቅና አስፈሪ ወንዝ እየሰጠመ እንደሆነ እድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጥልቅ ውሀ እንደሆንሁና የውሀ ጎርፍ በላዬ ላይ እየፈሰሰ እንደሆነ ይሰማኛል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም መዛል
ይህ ፈሊጥ ጸሐፊው እጅግ በጣም እንዳለቀሰና ከአሁን በኋላ አይኖቹ በሚገባ ማየት እንደማይችሉ ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አይኖቼ ከእንባ የተነሳ አብጠዋል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጸሐፊው ምን ያህል ጠላቶች እንዳሉት ለመግለፅ የተጠቀመበት ግነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በራሴ ላይ እንዳሉት ፀጉሮች እኔ ልቆጥራቸው ከምችላቸው በላይ ናቸው” (ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ “ገደሉኝ” ማለት ነው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሞኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም “ሞኝ” ተብሎ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ የሰራኋቸው ሞኝ ነገሮች” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ አረፍተ ሀሳብ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሀጢአቶቼን በሙሉ ታውቃቸዋለህ” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
“እነዚህን አታሳፍራቸው… እነዚህን አታዋርዳቸው”
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ አንተን የሚጠባበቁ ሰዎች ከእኔ የተነሳ አንዳቸውም ለሀፍረት ታልፈው እንዲሰጡ እባክህ አትፍቀድ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “አነዚህ አንተን የሚፈልጉ ሰዎች ከእኔ የተነሳ አንዳቸውም ለውርደት ታልፈው እንዲሰጡ እባክህ አትፍቀድ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን መፈለግ የሚከተሉትን ሊወክል ይችላል፡- 1) እግዚአብሔርን ለእርዳታ መጠየቅ ወይም 2) ስለ እግዚአብሔር ማሰብና እርሱን መታዘዝ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- 1) “እነዚህ አንተን ለእርዳታ የመሚጠይቁህ ሰዎች” ወይም 2) “እነዚህ አንተን የሚያመልኩህና የሚታዘዙህ ሰዎች” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለአንተ ስል” ወይም “ለአንተ”
የጸሐፊው ጠላቶች ስድቦች ሊሸከማቸው የሚገባው እጅግ በጣም ከባድ ሸክም እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡አማራጭ ትርጉም፡- “የጠላቶቼን ስድቦች ተሸክሜአለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የተሰማው እፍረት ማንኛውም ሰው በግልፅ ሊያየው የሚችለው በፊቱ ላይ የሚታይ መጥፎ ነገር እንደሆነ አድርጎ ተናግሮታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ሙሉ በሙሉ ተዋርጃለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ ራሱ ሲናገር የቤተሰቡ አባል እንዳልሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወንድሞቼ ከእንግዲህ ወዲህ ፈፅሞ አያውቁኝም ወይም አይቀበሉኝም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ የተደጋገሙት ከራሱ ቤተሰብ መለያየቱን አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሆንሁኝ” የሚለው ሀሳብ ልንረዳው እንደሚገባ ታሳቢ ኖኗል፡፡ ጸሐፊው ስለ ራሱ ሲናገር የራሱ ቤተሰብ አባል እንዳልሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወንድሞቼ ከእንግዲህ ወዲህ ፈፅሞ አያውቁኝም ወይም አያምኑኝም” (አስጨምሬ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ለእዚአብሔር ቤተ መቅደስ ስላለው ቅናት ሲናገር ቅናቱ ጸሐፊውን የሚበላ አራዊት እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለአንተ ቤት ያለኝ ቅናት በላኝ” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ጸሐፊው ለቤተ መቅደሱ ያለው ቅናት ሀሳቡንና ድጊቱን በሙሉ ተቆጣጥሮታል ማለቱ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የማስበውንና የምሰራውን ነገር ሁሉ ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የእግዚአብሔር ጠላቶች ስድቦች በጸሀፊው ላይ እንደተጣሉ ድንጋዮች እንደሆኑ አድርጎ ተናግሯል፡፡አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን የሚሰድቡህ ስድባቸውን በእኔም ላይ ጥለዋቸዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የወፆሙ እውነታ ህዝቡ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ በአግባቡ ካለመያዙ የተነሳ በጣም አዝኖ እንደነበር ያመለክታል፡፡ (ምሳሌያዊ ድርጊት እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
x
“አንተ በምትወድደው ጊዜ” ወይም “አንተ ፈቃደኛ ስትሆን”
“እርግጠኝነት” እና “ማዳንህ” የሚሉት ረቂቅ ስሞች “በታማኝነት” እና “አድነኝ” በሚሉት ሊብራሩ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ በታማኝነትህ ስለምትወድደኝ፣ ለእኔ ቃል እንደገባኸው፣ አድነኝ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
አነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ከጠላቶቹ ስለሚገጥመው አደጋ ሲናገር ወደ ጭቃ ጉድጓድ እየሰጠመ እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእንግዲህ ጭቃ ውስጥ እንድሰጥም አትፍቀድ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አውጣኝ” የሚለው ከአደጋ ስለማምለጥ ያመለክታል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “አውጣኝ” ወይም “አድነኝ” (ፈሊጥ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እኔን” የሚለው ሀሳብ ግልፅ እንደሆነ ታሳቢ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በገቢር ቅርፅ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እባክህ አድነኝ” (አስጨምሬ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ከጠላቶቹ ስለሚደርስበት አደጋ ሲናገር በጥልቅ ውሀ እየሰጠመ እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ከጠላቶቹ ስለሚደርስበት አደጋ ሲናገር የውሀ ጎርፍ ሙሉ በሙሉ እንደሚሸፍነው አድርጎ ገልፆታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ ጥልቁ ሲናገር ጉድጓዱ እርሱን ሊበላው የተዘጋጀ ጨካኝ አውሬ እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥልቅ ውሀዎቹ እንደ አደገኛ አውሬ ዋጡኝ” (ሰውኛ ዘይቤ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ጉድጓድ” እንደ ሰው አፍ እንዳለውና ጸሐፊውን መብላት እንደሚችል ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጉድጓዱ እንዲበላኝ አታድርግ” ወይም “የሞት ጉድጓድ በእኔ ላይ እንዲዘጋ አታድርግ” (ሰውኛ ዘይቤ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ቅፅል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ለኪዳንህ መልካምና ታማኝ ነህ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንተ ለእኔ በጣም መሀሪ ነህ”
ወደ አንድ ሰው የመመለስ ሀሳብ ለእነርሱ ተገቢ ትኩረት መስጠት ወይም እነርሱን መርዳት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርዳኝ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የአንድ ሰው ፊት መሰወር ሌላ ሰውን ለመስማት ወይም ለመርዳት ፈቃደኛ አለመሆን ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እባክህ ባሪያህን እርዳ” ወይም “እባክህ እርዳኝ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“በታላቅ መከራ ውስጥ”
ጸሐፊው እግዚአብሔር ሊታደገውና ነፃነቱን ሊመልስለት እንደሚችል ባሪያ እንደሆነ ራሱን በማሰብ እግዚአብሔርን እንዲታደገው ይጠይቀዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነፃ አውጣኝ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ነፃ ለመውጣት እዳው ሊከፈልለት የሚቻል እስረኛ እንደሆነ ራሱን በማሰብ እግዚአብሔርን እንዲቤዠው ይጠይቀዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አድነኝ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ረቂቅ ስሞች እንደ ድርጊት ሊብራሩ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች እንዴት እንደሰደቡኝ፣ እንዳሳፈሩኝ እና እንዳዋረዱኝ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በፊትህ” የሚለው እግዚአብሔር ስለ እነርሱ ሁሉን ያያል ደግሞም ያውቃል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቼ ሁሉ እነማን እንደሆኑ አንተ ታውቃቸዋለህ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ሰውየው እጅግ በጣም እንዳዘነ ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጥልቀት ውስጤን አሳዘነኝ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
የጸሐፊው ታላቅ ሀዘን እርሱ ትልቅ ክብደት እንደተሸከመ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ሀዘን ከብዶኛል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሀዘንና ስብራት መጋራት
ይህ ምናልባትም ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ ሰዎች ለጸሐፊው ይሰጡት የነበረው ምግብ እንደ መርዝ ጣእም ያለው በጣም መጥፎ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ መርዝ ጣእም ያለው ምግብ ሰጡኝ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ጠላቶቹ በወጥመድ ወይም በመረብ እንደሚያዙ ትንንሽ እንስሳቶች የጠላቶቹ ምግብ ሙሉ በሙሉ እንዲያጠፋቸው ይፈልጋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምግባቸው እንደ ወጥመድ ያጥፋቸው… እንደ መረብ ታውድማቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባትም በግብዣ ላይ በማእድ የሚቀርበውን ምግብ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የራሳቸው ምግብ ወይም ለመስዋእት የቀረበ ግብዣ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው በሚገባ ስለማያዩ አይኖች ሲናገር እንደጨለሙ አድርጎ ገልፆታል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እባክህ አንድም ነገር ማየት እንዳይችሉ አድርጋቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ደካማ ጀርባዎች በድካም እንደሚንቀጠቀጡ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጀርባቸው አንድም ነገር መስራት እንዳይችሉ እጅግ ደካማ አድርጋቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጎናቸው” ወይም “ወገባቸው”
የእግዚአብሔር ቁጣውን መግለፅ እርሱ በጠላቶቹ ላይ አንደ ዉሀ እንደሚያፈስስ ተደርጎ ተገልጧል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፍትህ ያጣ ሰው ቁጣ
“የሚነድ ቁጣህ” ወይም “ጠንካራ ቁጣህ”
በጠላቶቹ ላይ የሚገለጠው የእግዚአብሔር ቁጣ እነርሱን እየተከተለ እንደሚሮጥና እንደሚይዛቸው ተደርጎ ተገልጧል፡፡(ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ረቂቅ ስም “የተተዉ ይሁኑ” በሚለው ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተተዉ ይሁኑ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰውየውን አሳድደውታልና”
እዚህ ላይ “መመታት” ቅጣትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ቀጣሀቸው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ማቁሰል” እነርሱ እንዲሰቃዩ ማድረግን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዲሰቃዩ ያደረግኻቸው ሰዎች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“የሀጢአታቸውን በሙሉ መዝገብ ያዝክባቸው”
“በጣም ብዙ ሀጢአት”
ወደ እግዚአብሔር ድል መምጣት ከእርሱ ዘንድ ሽልማት መቀበልን የሚያመለክት ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የአንተን የፅድቅ ሽልማት እንዲቀበሉ አታድርጋቸው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እነርሱ” የሚለው የጠላቶቹን ስሞች ያመለክታል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ስማቸውን ደምስስ” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ” የሚለው ሀሳብ ግልፅ እንደሆነ ታሳቢ ተደርጓል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ስማቸውን አትፃፋቸው” (አስጨምሬ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“መድሀኒት” የሚለው ረቂቅ ስም “አድነኝ” በሚለው ግስ ሊብራራ ይችላል፡፡ እዚህ ላይ “በከፍታ ላይ” የሚለው የደህንነት ስፍራን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ሆይ፤ አድነኝ ደግሞም በደህንነት ስፍራ አስቀምጠኝ” (ረቂቅ ስሞች እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ስም” እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዝአብሔር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ረቂቅ ስም ማመስገን በሚለው ግስ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱን በማመስገን” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
በሬና ኮርማ ለእግዚአብሔር እንደ መስዋእት ሊቀርቡ እንደሚገቡ ግልፅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሬ ከመሰዋትና ኮርማ ከመሰዋት ይበልጣል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ሙሉ ለሙሉ ያደገ ኮርማና ሌሎች ያልደረሱ ላሞችን በአግባቡ ይለያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቀንድና ጥፍር ያለው ሙሉ በሙሉ ያደገ ኮርማ”
ይህ በአጠቃላይ “የዋህ” ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የዋህ ሰዎች” (የስም ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዝአብሔርን መፈለግ የሚወክለው የሚከተሉትን ነው፡- 1) እግዚአብሔርን ለእርዳታ መጠየቅ ወይም 2) ስለ እግዚአብሔር ማሰብና እርሱን መታዘዝ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ እግዚአብሔርን ለእርዳታ የምትጠየቁት” ወይም “እናንተ ስለ እግዚአብሔር የምታስቡ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልባችሁ” የሚለው የሚያመለክተው ሰዎቹን ነው፡፡ እዚህ ላይ “ህያው” የሚለው ፈሊጥ ሲሆን መበረታታት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የበረታችሁ ሁኑ” (ወካይ እና ግምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይሰማል” ማለት ይሰጣል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ይመልሳል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአጠቃላይ ችግረኛ ሰዎችን ይመለከታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ችግረኛ ሰዎች” (የስም ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ለእርሱ መከራ የተቀበሉት”
እዚህ ላይ ሰማይ፣ ምድርና ባህር እግዚአብሔርን ማመስገን እንደሚችሉ ሰዎች ተደርገው ተነግረዋል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ያመስግኑት” የሚለው ሀሳብ በውስጡ እንዳለ ግልፅ ሊሆን ይገባዋለወ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ባህሮችና በውስጣቸውም የሚንቀሳቀሱ ማንኛውም ነገሮች ሀሉ ያመስግኑት” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ፅዮን” የሚለው በፅዮን የሚኖሩትን ህዝብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የፅዮንን ህዝብ ያድናል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሷን” የሚለው ቃል የይሁዳን ምድር ያመለክታል፡፡
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔርን የሚወድዱ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራይስጥ ግጥም በጣም የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህ በአምልኮ ጥቅም ላይ አንዲውል ለመዘምራን አለቃ ነው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) መዝሙሩን የፃፈው ዳዊት ነው ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) የዳዊት አይነት መዝሙር ነው
“ይህ መዝሙር የተፃፈው ሰዎች እንዲያስታውሱ ነው”
“እነዚያ ሰዎች”
ይህ ፈሊጥ “ሊገድሉኝ” ማለት ነው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርፅ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “”እግዚአብሔር ያሳፍራቸው፣ በእነርሱም ላይ ውርደት ያምጣባቸው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርፅ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ወደ ኋላቸው ይመልሳቸው፣ ስለ ሰሩት ስራ እንዲያፍሩ ይድጋቸው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እንዲቆሙ ወይም እንዳይንቀሳቀሱ መደረግ ከጥቃታቸው ወደኋላ እንዲመለሱ እንደማድረግ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዲቆሙ ማድረግ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የስላቅ ሳቅ መግለጫ ነው፡፡ “እንኳ እንኳ” የሚለውን በአንተ ቋንቋ በምትጠቀምበት በየትኛውም የሳቅ ድምፅ ልትተካው ትችላለህ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚያ በእኔ ላይ የሚቀልዱና የሚስቁ”
እግዚአብሔርን መፈለግ የሚከተሉትን ሊወክል ይችላል፡- 1) እግዚአብሔርን ለእርዳታ መጠየቅ ወይም 2) ስለ እግዚአብሔር ማሰብና እርሱን መታዘዝ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን ለእርዳታ እጠይቃለሁ” ወይም “ስለ አንተ አስባለሁ እታዘዛለሁም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን የደስታውን ጥልቀት አፅንኦት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በታላቅ ሁኔታ ሀሴት ማድረግ” ወይም “በጣም ደስ መሰኘት” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“መዳን” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ተግባር ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱን ስላዳንካቸው እወድሀለሁ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ግነት አፅንኦት የሚሰጠው እግዚአብሔርን ሁልጊዜ ማድነቅ አስፈላጊ እንደሆነ ነው፡፡ (ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር መልክ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁሉም ሰው እግዚአብሔር ታላቅ ነው ይበል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ችግረኛ እና ምስኪን የሚሉት ቃላቶች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ራሱን መርዳት እንደማይችል አፅንኦት የሚሰጡ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም ምስኪን” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር ሲናገር እርሱን ለመርዳት ወደ ጸሐፊው እንደሚሮጥ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔን ለመርዳት ፈጥነህ ና” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እኔን ታድገኸኛል” የሚለው ሀረግ እግዚአብሔር እንዴት የእርሱ “ረዳት” እንደሆነ አፅንኦት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔን በመታደግ ትረዳኛለህ” (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርፅ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እባክህ በፍጥነት ና” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራይስጥ ግጥም በጣም የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መዝሙር ለእርዳታ የተደረገ ፀሎት ነው፡፡
ለጥበቃ ወደ እግዚአብሔር መሄድ በእርሱ እንደመሸሸግ ተደርጎ ተረግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ሆይ፣ ለጥበቃ ወደ አንተ መጣሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርፅ ሊብራራ ይችላል፡፡ “ለዘላለም አልፈር” የሚለው በ መዝሙረ ዳዊት 25:2 ላይ አንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶች ፈፅሞ ለሀፍረት አይዳርጉኝ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) አድነኝ ምክንያቱም አንተ ሁልጊዜ የምትሰራው ትክክለኝ የሆነውን ነገር ነው” ወይም 2) አድነኝ እኔ የምሰራው አንተ ልሰራ የምትፈልገውን ነገር ነውና (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጆሮህ የሚለው የሚያመለክተው ወደ እርሱ የሚፀልየውን ሰው ለመስማት የእግዚአብሔርን ፈቃደኝነት ነው፡፡ ይህን በ መዝሙረ ዳዊት 17:6 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእኔ ትኩረት ስጥ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው ጠላቶች ሊያገኙት በማይችሉበት በትልቅ አለት ገደል ውስጥ ተደብቆ ደህና ሊሆን እንደሚችል ሁሉ እንደዚሁ በደህንነት እንዲጠብቀው እግዚአብሔርን ይጠይቃል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ አንድ ሰው እጁን በሌላው ይዞ አስገብቶ የሚይዝባቸው ኮረብቶችና ተራሮች ናቸው፣ አለቶች አይደሉም፡፡
“አንተ ለመላእክትህ ትእዛዝ ሰጥተሀል”
“በደህንነት ጠብቀኝ”
ዘማሪው እግዚአብሔር እንደሚጠብቀውና በትልቁ ተራራ ጫፍ ላይ እንደተደበቀና በሰው ሰራሽ መጠጊያ እንደተደበቀ ያህል እግዚአብሔር እንዲጠብቀውና ደህና እንዲያደርገው ያምናል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “እጅ” የሚለው ቃል ለሀይል ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሀያላን እጅ፣ ከአመፀኞች እጅ” ወይም 2) “እጅ” ለራሱ ሰውየውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከክፉ ሰዎች፣ ከአመፀኞች ሰዎች” ወይም “ክፉ ሰዎች ወይም አመፀኞች ሰዎች እኔን መጉዳት እንዳይችሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ክፉ፣ ከአመፀኛ እጅ አድነኝ፡፡” አማራጭ ትርጉም፡- “መረዳት የሚቻለውን መረጃ ግልፅ ልታደርገው ትችላለህ፡፡” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቅፅሎች እንደ የስም ሀረጎች ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰዎች… አመፀኛ ሰውች… ጫካኝ ሰዎች” (የስም ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ተስፋ” መዝሙረኛው ተስፋ ለሚያደርግበት ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በእርግጠኝነት እንደምትረዳኝ የምጠብቀው አንተ ነህ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከማህፀን ጀምሮ አንተ እኔን ደገፍከኝ” ወይም “ከእናቴ ማህፀን ከወጣሁበት ጊዜ ጀምሮ አንተ እኔን ተንከባከብከኝ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“አንተ ነህ”
“ብዙ ሰዎች እንዴት እንደምኖር ይመለከታሉ እኔም እንደምኖረው መኖር ይፈልጋሉ”
ዘማሪው በሚናገረው ቃላቶች እግዚአብሔርን ለማመስገንና ለማክበር ያለውን ፍላጎት ሲናገር አፉ በምግብ እንደሚሞላ እንደዚሁ በቃላቶች እንደተሞላ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አፌ አንተን በሚያመሰግኑና በሚያከብሩ ቃላቶች ይሞላል” ወይም “እኔ ሁልጊዜ አመሰግንሀለሁ… እኔ ሁልጊዜ አከብርሀለሁ” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ምስጋና” የሚለው እግዚአብሔርን ለማመስገን የሚጠቀምባቸውን ቃላቶች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ምን ያህል ታላቅ እንደሆንህ ለሰዎች የሚናገሩ ቃላቶች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ክብር የሚለው እግዚአብሔርን ለማክበር የሚጠቀምባቸውን ቃላቶች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች አንተን እንዲያከብሩ የሚያደርጉ ቃላቶች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ቀኑን ሁሉ” ወይም “ሁልጊዜ”
እነዚህ ሁለት ቃላቶች በመሰረታዊነተ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ጥቅም ላይ የዋሉት ለአፅንኦት ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ከአንተ ርቄ እንድሄድ አታድርገኝ፡፡” እግዚአብሔርን እርሱን መተዉ ከእርሱ ርቆ እንዲሄድ እግዚአብሔር እንዳስገደደው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ይህን በ መዝሙረ ዳዊት 51:11 እንዴት እደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አታስወግደኝ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁልጊዜ አትልቀቀኝ”
እነርሱ ህይወቱን ለመውሰድ አጋጣሚ እየጠበቁ እንደሆነ ያመለክታል፡፡ ህይወት መውሰድ የሚለው ለስላሴ መግደል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ህይወቴን ለመውሰድ አጋጣሚ ይፈልጋሉ” ወይም “እኔን ለመግደል አጋጣሚ ይፈልጋሉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ እና ለስላሴ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እነርሱ ስለ እርሱ እያወሩ እንደሆነ ግልፅ ለማድረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ እኔ ተናገሩ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሲሮጥ ተከተሉትና ግደሉት”
እግዚአብሔር የጸሐፊውን ጥያቄ ገና ስላልመለሰለት እርሱ ስለ እግዚአብሔር ከጸሐፊው ርቆ እንደቆመ አድርጎ ተናግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁልጊዜ የበለጠ” ወይም “ሁልጊዜ ከዚህ በፊት ሳደርገው ከነበረው የበለጠ”
“ፅድቅህን እና ማዳንህን ሙሉ በሙሉ አልተረዳሁትም፣ ነገር ግን አፌ ቀኑን ሙሉ ስለ እነርሱ ያወራል”
አፍ ለሰው ሁለንተና ወካይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናገራለሁ” ወይም “በአፌ አወራለሁ እናገርማለሁ” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
“ፅድቅ” የሚለውን ረቂቅ ስም ለማስወገድ ይህ እንደገና ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ እንዴት ፃድቅ ነህ” ወይም “የሰራሀቸው መልካም ነገሮች በሙሉ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“ማዳን” የሚለው ረቂቅ ስም አንደ ተግባር ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ እኔን እንዴት አዳንከኝ” ወይም “ሰዎችን እንዴት አዳንህ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ሰዎች እግዚአብሔርን ወደሚያመልኩበት ስፍራ እሄዳለሁ” ወይም 2) “ወደ ጠላቶቼ እሄዳለሁ (ሂድ እና ና የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ጌታ እግዚአብሔር የሰራቸውን ታላላቅ ስራዎች ለእነርሱ እነግራቸዋለሁ” ወይም 2) ጌታ እግዚአብሔር ታላላቅ ስራዎችን ለመስራት ብርታት ስለሰጠኝ”
“ስለዚያ አወራለሁ”
ሊያመለክት የፈለገው መረጃ በግልፅ ሊብራራ ይችላል፡፡ “ብዙ ነገሮችን አስተማረኝ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ሆይ እባክህ አትተወኝ”
“ሀይል” የሚለው ረቂቅ ስም በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ እንዴት ብርቱ እንደሆንህ ስናገር ነበር” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“ዛሬ ልጆች ለሆኑት”
የተዘለለው መረጃ በግልፅ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሚመጣው ለማንኛውም ሰው ሀይልህን በምናገርበት ጊዜ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ግነት የሚያመለክተው ጸሐፊው ሊነግራቸው ለሚችላቸው ሰዎች በሙሉ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ልነግራቸው የምችላቸው ብዛት ያላቸው ሰዎች በሙሉ ያውቃሉ” (ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው እግዚአብሔር ስለሰራቸው መልካም ነገሮች ሲናገር እነዚያ ስራዎች አንድ ላይ ተሰባስበው እንደ ትልቅ ህንፃ ወይም ከፍ ያለ ተራራ እንደሆኑ ተደርጎ ተገልጧል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ እንደ አረፍተ ሀሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ አንተ ያለ አንድም የለም!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
አበረታኸኝ ወይም እንደገና እንድኖር አደረግኸኝ
እዚህ ላይ የምድር ጥልቆች የሚለው ሰዎች ሲሞቱ ለሚሄዱበት ስፍራ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ ዘማሪው በስጋ አልሞተም ነገር ግን ይህ እርሱ የሚናገረው ግነት እንደ ሞተ አድርጎ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ሞት በምንቀርብበት ጊዜ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እንድትጨምር እፈልጋለሁ… እንድትመለስና እንድታፅናና እፈልጋለሁ፡፡”
ይህ አንድን ተግባር በሁለት ሀረጎች ይገልፃል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደገና አፅናናኝ” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“የእስራኤል ቅዱስ ለሆንህ ለአንተ በገና እየተጫወትሁ ምስጋና እዘምርልሀለሁ”
“ከንፈሮች” የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በደስታ እጮሀለሁ” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው የዘለላቸው ቃላቶች በግልፅ ሊብራሩ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ የተቤዠሀት ነፍሴ ምስጋናን ትዘምርልሀለች” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ነፍስ” የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ አንደበት የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔም አወራለሁ” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእኔን ጉዳት የፈለጉ ሰዎች ተዋርደዋል፤ ግራም ተጋብተዋል”
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር አዋረዳቸው ደግሞም ግራ አጋባቸው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የጸሐፊውን ጠላቶች ያመለክታል፡፡ (መዝሙረ ዳዊት 71:10)፡፡ “የእኔን መጎዳት የሚፈልጉ” በ መዝሙረ ዳዊት 71:13. ላይ እንዴት እደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
የሰለሞን መዝሙር ለሚለው ርእስ አማራጭ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፡- 1) ዳዊት ይህንን መዝሙር ስለ ሰለሞን ፃፈው (“የንጉሱ ወንድ ልጅ”) ወይም 2) ሰለሞን (እንደ ዳዊት ወንድ ልጅ “የንጉሱ ወንድ ልጅ” ነበር) ይህንን መዝሙር ስለ ራሱ እንደ ፀሎት ፃፈው ወይም 3) ሌላ ንጉስ በሰለሞን የአፃፃፍ ስልት ስለ ወንድ ልጁ ይህን መዝሙር ፃፈው፡፡ በእነዚህ ቀናቶች ይኖሩ የነበሩ ሰዎች ብዙ ጊዜ ስለ ራሳቸው ሲናገሩ ሌላ ሰው እንደሆኑ አድርገው ይናገሩ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ዘማሪው ስለ ራሱ ሳይሆን ስለ ሌላ ሰው ይናገር አንደነበረ አድርጎ መተርጎም የበለጠ ተመራጭ ይሆናል፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) “እግዚአብሔር ሆይ፣ ለእኔ ለንጉስ የፅድቅህን ስርአቶችህን ስጠኝ፣ ፅድቅህን ለልጄ” ወይም 2) “እግዚአብሔር ሆይ፣ ለእኔ ለንጉስ የፅድቅ ስርአቶችህን ስጠኝ፣ ፅድቅህን ለእኔ ለንጉስ ልጅ፡፡” በእነዚህ ቀናቶች ይኖሩ የነበሩ ሰዎች ብዙ ጊዜ ስለ ራሳቸው ሲናገሩ ሌላ ሰው እንደሆኑ አድርገው ይናገሩ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ዘማሪው ስለራሱ ሳይሆን ስለ ሌላ ሰው ይናገር እንደነበር አድርጎ መተርጎም የበለጠ ተማራጭ ይሆናል፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
“ንጉስ በትክክል መፍረድ እንዲችል አድርገው”
ግሱ ከቀደመው ሀረግ ሊወሰድ ይችላል፡፡ እዚህ ላይ ፅድቅ የሚለው ቃል ፅድቅ ያለበት ውሳኔ ማድረግን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፅድቅህን ለንጉስ ልጅ ስጥ ወይም የንጉስ ልጅ በፅድቅ መምራት እንዲችል አድርገው” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን የፃፈው ዳዊት ከሆነ የሚናገረው ስለ ልጁ ነው፣ “የንጉስ ልጅ” ፣ ልጁ ንጉስ የሚሆንበትን ጊዜ እየተናገረ ነው፡፡ ይህን የፃፈው ሰለሞን ከሆነ ምንም እንኳ የሚናገረው ስለ ራሱ ቢሆንም እርሱ ስለ ሌላ ሰው ይፅፍ እንደነበር አድርጎ መተርጎሙ የበለጠ ተማራጭ ነወ፡፡ በየትኛውም መንገድ ቢሆን “ንጉስ ይፈርድ ዘንድ” የሚለው የተሻለ ትርጉም ነው፡፡
ዘማሪው ለእግዚአብሔር እየተናገረ ነው፡፡
ግሱ ከበፊተኛው ሀረግ ሊወሰድ ይችላል፡፡ “ችግረኞች” የሚለው ቅፅል የሚያመለክተው ድሆችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ችግረኞች ህዝብህን ይዳኝ ዘንድ” (አስጨምሬ እና የስም ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው ስለ የእስራኤል ህዝብ ሲናገር እነርሱ የሚኖሩባቸው ተራሮችና ኮረብቶች እንደሆኑ አድርጎ ገልጧቸዋል፡፡ ተራሮቹና ኮረብቶቹ የእስራኤል መላው ምድር እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፣ ይህ ምድር ደግሞ ፍሬ የሚያፈራ የአትክልት ስፍራ እንደሆነ አድርጎ በመናገር ፍሬው ደግሞ ሰላምና ፅድቅ እንደሆኑ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የምድሪቱ ህዝብ በሰላም ይኖሩ ዘንድ… ሁሉን ነገር በፅድቅ መንገድ ያደርጉ ዘንድ” (ምትክ ስም፣ ወካይ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሚያመለክቱት “የሚፈርደውን” ነው፡፡ (መዝሙረ ዳዊት 72:2)።
ጸሀፊው ሌሎችን የሚጨቁኑ ህዝቦችን ስላሸነፈውና ስለቀጣው ንጉስ ሲናገር እነዚህ ህዝቦች ንጉሱ የሚያደንቃቸው ግኡዛን ነገሮች እንደሆኑ አድርጎ ገልጧቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌሎችን የሚጨቁን ሰው ቅጣ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀይና ጨረቃ በአንድ ላይ ሆነው ሁሉንም ጊዜ ስለሚወክሉት ቀንና ሌሊት ምትክ ስም ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለዘላለም፣ መጨረሻ የሌለው” (ምትክ ስም እና ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
ንጉሱ መልካም ይሆናል፣ ደግሞም እርሱ አዲስ በታጨደ መስክ ላይ እንደሚዘንብ ዝናብ እንደሆነ በማሰብ ለህዝቡ መልካም የሆኑትን ነገሮች ያደርጋል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ እንዲመጣ እፈልጋለሁ”
“እንደሚያረሰርስ ውሀ ወደታች ይምጣ።” ንጉሱ መልካም ይሆናል፣ ደግሞም እርሱ አዲስ በታጨደ መስክ ላይ እንደሚዘንብ ዝናብ እንደሆነ በማሰብ ለህዝቡ መልካም የሆኑትን ነገሮች ያደርጋል፡፡ (አስጨምሬ እና ተንጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ፃድቅ” የሚለው ቅጽል እንደ ስም ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፃድቅ ሰዎች” (የስም ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) “ንጉሱ በሚመራበት ዘመን” ወይም 2) “ፃድቅ ሰው እስከኖረ ድረስ” ወይም “ፃድቃን ሰዎች እስከኖሩ ድረስ”
“ንጉሱ ይግዛ”
እነዚህ መግለጫዎች በሙሉ ወካዮቹ ሲሆኑ መላውን ምድር ያመለክታሉ፡፡ (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
ከሙት ባህር ጀምሮ በምስራቅ ከኪኔሬት ባህር ድረስ በምእራብ ደግሞ እስከ ሜዲቴራኒያን ባህር ድረስ፡፡
“የኤፍራጥስ ወንዝ”፣ ይህ እስራኤላውያን ወደ ሰሜን አቅጣጫ በምድር የሚጓዙበት ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ሰዎች ወደ ደቡብ አቅጣጫ በምድር ሊሄዱ የሚችሉበትን ርቀት በሙሉ ነው፡፡ እስራኤላውያን ምድር ዳርቻ ያላትና ዝርግ ገፅታ የያዘች እንደሆነች አድርገው ይናገራሉ፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አባባል ተለዋጭ ዘይቤ ሲሆን ታላቅ ውርደትን የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዲኖሩ ይፈቅድላቸው ዘንድ ማድረግ የሚችሉትን ማንኛውንም ነገር ያደርጋሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የቦታ ስም ነው (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይከፍላሉ
“ስጦታ ይሰጣሉ”
ይህ የአገር ስም ነው፡፡ ይህ ከአረብ አገር ጋር ተመሳሳይ አይደለም፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“በፊቱ ወድቀው ይሰግዳሉ” ወይም “እንደ ንጉሳቸው ያከብሩታል”
እዚህ ላይ “ህዝቦች” የሚለው በመንግስታቱ ውስጥ የሚኖሩትን ህዝቦች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሁሉም መንግስታት ውስጥ የሚኖሩት ህዝቦች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱን ለመርዳት ሌላ አንድም የለም”
“እርሱ ድሆችና ችግረኞች ስቃያቸውን ለማስቆም ይፈልጋል”
እዚህ ላይ “ድኾች” እና “`ችግረኞች” የሚሉት የስም ቅፅሎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ራሳቸውን መርዳት እንዳልቻሉ አፅንኦት የሚሰጡ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ድኾችና እነዚህ ችግረኞች የሆኑ ሰዎች” (ጥምር ቃል እና የስም ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ህይወት” የሚለው የሚያመለክተው የሰውን ሁለንተና ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱን አዳናቸው” ወይም “አዳናቸው” ወይም “ታደጋቸው” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላቶች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ችግረኞች ምን ያህል እንደሚሰቃዩ አፅንኦት የሚሰጡ ናቸው፡፡ እነዚህ ረቂቅ ስሞች እንደ ግስ ሊብራሩ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ እነርሱን የሚጨቁኑና እነርሱን የሚጎዱ ሰዎች” (ጥምር ቃል እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ደማቸው” የሚለው ለደህንነታቸው ምትክ ስም ነው፡፡ የእግዚአብሔር ፊት ደግሞ የእርሱን ፍርድ ወይም ግምገማ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእነርሱ ደህንነት ለእርሱ በጣም ዋነኛ ነገር ነው” ወይም “እነርሱ በደህንነት እንዲኖሩ ይፈልጋል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል በ መዝሙረ ዳዊት 19:14 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
ይህ አባባል ንጉሱ በጣም ረጅም ጊዜ እንዲኖር ምኞታቸውን በመግለጥ እርሱን ለማክበር ጥቅም ላይ ይውል ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጉሱ ረጅም ዘመን ይኑር!” ወይም “ንጉሱ ረጅም ዘመን እንዲኖር እመኛለሁ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለፅ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ የአረብ አገር ወርቅ ይስጡት” ወይም” እርሱ የአረብ አገር ወርቅ ይቀበል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ “ያለማቋረጥ” ማለት ሲሆን አንድ ቀን ብቻ የሚያመለክት አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያለማቋረጥ” ወይም “ሁልጊዜ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ብዛት” የአንድ ነገር መትረፍረፍ ነው፡፡ ይህ ረቂቅ ስም “ብዙ” ወይም “የተትረፈረፈ” በሚሉት ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ እህል” ወይም “የተትረፈረፈ እህል” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ለምግብነት የሚየበቅሏቸው ተክሎች፡፡
ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለወ ረጅም ሳር ረጋ ያለ ነፋስ በላዩ ላይ ሲነፍስ የሚያሳየውን እንቅስቃሴ ለማሳየት ነው፤ በቀስታ ወደፊትና ወደኋላ ይንቀሳቀሳል፡፡
“እንደ ሊባኖስ የጥድ ዛፍ፡፡” እነዚህ ዛፎች ውብና ለህንጻ በጣም ጥሩ ነበሩ፡፡ የዚህ አባባል ትርጉም ግልፅ ሊደረግ ይችላል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በከተማ ስለሚኖረወ ህዝብ ብልፅግና ሲናገር ህዝቡ በሜዳ ላይ በብዛት እንደሚበቅል ሳር ተደርገው ተገልፀዋል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አባባል ህዝቡ ሁልጊዜ እርሱን ለማሰብ ያላቸውን ፍላጎት በመግለፅ እግዚአብሔርን ለማክበር ጥቅም ላይ ውሏል፡፡አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ሁልጊዜ ስለ እርሱ ይወቁ” ወይም “ሰዎች እርሱ ማን እንደሆነ ፈፅሞ አይርሱ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የእርሱ ስም” የሚለው የእግዚአብሔርን መልካም ስም የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የንጉሱ ስም” ወይም “የንጉሱ መልካም ስም” ወይም “የንጉሱ ዝና” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ግሱ ከዚህ በፊት ከነበረው ሀረግ ሊወሰድ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፀሀይ ፀንታ የምትኖረውን ያህል” ወይም “ፀሀይ እስከበራች ድረስ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እርሱ ለህዝብ መልካም ነገርን እንዲፈፅም ያድርገው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር እንደባረከው ይወቅ”
እነዚህ ጥቅሶች የዚህ መዝሙር መጨረሻ ከመሆንም በላይ ጠቀሜታ አላቸው፡፡ የመዝሙረ ዳዊት ሁለተኛ መፅሀፍ የሆነው ከመዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ 42 እስከ መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ 72 ድረስ ያለው መፅሀፍ የመዝጊያ ሀሳብ ነው፡፡
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ህዝብ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ይባርክ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ህዝብ የተከበረ ስሙን ለዘላለም ይባርክ” ወይም “ስም” የሚለውን ለራሱ ለእግዚአብሔር ምትክ ስም እንደሆነ በማሰብ፣ “ህዝብ እርሱ እንዴት የከበረ እንደሆነ ለዘላለም ይወቅ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ክቡር የሆነው እርሱ ይባረክ”
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ክብሩ ምድርን ሁሉ ይሙላ” ወይም “እርሱ ምድርን ሁሉ በክብሩ ይሙላ ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
አሜን የሚለው ቃል የተደጋገመው ለተነገረው ነገር ማረጋገጫመስጠቱን አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ይህንን በመዝሙረ ዳዊት 41:13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእርግጥም እንዲህ ይሁን”
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ዳዊት የእሴይ ልጅ ፀሎቱን ፈፀመ” ወይም “ይህ የእሴይ ልጅ የዳዊት የመጨረሻው ፀሎት ነው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህ አሳፍ የጻፈው መዝሙር ነው፡፡” ይህ በ መዝሙረ ዳዊት 53:1 ላይ አንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
ዘማሪው የሚናገረው እግዚአብሔርን መታመን አንዳልቻለና በሚያዳልጥ መንገድ ሲራመድ ሊወድቅ እንደደረሰ አድርጎ ራሱን በማሰብ ሀጢአት ለመስራት እንደፈለገ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በእግዚአብሔር መታመን ለማቆም ደርሼ ነበር፤ በእርሱ ላይ ትልቅ ሀጢአት ለመስራትና በደለኛ ለመሆን ደርሼ ነበር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“አመፀኞች ቀናሁባቸው” ወይም “አመፀኞች ሰዎች የነበራቸው መልካም ነገር እንዲኖራቸው አልፈልግም”
“አመጸኞች” የሚለወ ቅፅል እንደ ስም ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አመፀኞች ሰዎች” (የስም ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ባለጠግነት” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉዎች በጣም ብዙ መልካም ነገር እንዳላቸው አይቼ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“ክፉዎች” የሚለው ቅፅል እንደ የስም ሀረግ ሊተረጎም ይቸላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰዎች” (የስም ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ “አመፀኞች” እና “ክፉዎች” ስለሆኑ ሰዎች አንዳንድ ጊዜ በእግዚአብሔር ላይ ቅሬታ ማቅረብ እንዴት እንደሚፈልግ መግለፅ ይጀምራል፡፡ (መዝሙረ ዳዊት 73:3)።
ሸክም የሚለው ቃል ለእለት ከእለት የህይወት ትግል ምትክ ስም ነው(የምግብ፣ መጠለያ፣ ልብስ እና ጤና ፍላጎት) (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ሌሎች ሰዎች እንደሚሰቃዩት እነርሱ አይሰቃዩም”
አሳፍ “አመፀኞች” እና “ክፉዎች” ስለሆኑ ሰዎች አንዳንድ ጊዜ በእግዚአብሔር ላይ ቅሬታ ማቅረብ እንዴት እንደሚፈልግ መግለፁን ቀጥሏል፡፡ (መዝሙረ ዳዊት 73:3)።
ክፉዎች የአንገት ጌጥ እንዳደረጉና ውበት ያለው ልብስ እንደለበሱ ያህል ለእያንዳንዱ ሰው ምን ያህል ትእቢተኞችና አመፀኞች እንደሆኑ ያሳያሉ፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ባለጠጋና ትልቅ ስፍራ ያላቸው ሰዎች የሚያጌጡበትና የሚለብሷቸው ነገሮች ናቸው፡፡
ብዙ ጊዜ ከወርቅ የሚሰራ ሰንሰለት ወይም በአንገት ዙሪያ የሚደረግ ጌጣጌጥ ነው፡፡
የሚሄዱበትን ስፍራ ማየት እንደማይችሉ እንደ አይነ ስውራን ከመሆነቸው የተነሳ ሳያውቁት ሀጢአት ያደርጋሉ፡፡ እውር መሆን ምን ያህል ክፉ እንደሆነ ማየት ያልቻለ ሰውን የሚያሳይ ምትክ ስም ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ዘማሪው የሰዎችን ሀሳብ ሰዎቸ እንደሆኑ አድርጎ ይገልፅላቸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የክፉ ሰዎችን ውስጣዊ ማንነት ሲገልፅ ሰዎች ሊራመዱ የሚችሉበት ህንጻዎች እንደሆኑ አድርጎ አቅርቦታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በውስጣዊ ማንነታቸው ስለሚሰሯቸው ተጨማሪ ክፉ ነገሮች ሁልጊዜ ያስባሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ “አመፀኞች” እና “ክፉዎች” ስለሆኑ ሰዎች አንዳንድ ጊዜ በእግዚአብሔር ላይ ቅሬታ ማቅረብ እንዴት እንደሚፈልግ መግለፁን ቀጥሏል (መዝሙረ ዳዊት 73:3)።
በማን ላይ እንዳፌዙ በግልጥ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ በእግዚአብሔርና በህዝቡ ላይ አፌዙ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ አፋቸው “የሚለው” ለንግግራቸው ምትክ ስም ነው፣ “ሰማይ” የሚለው ደግሞ በሰማያት ላይ ለሚኖረው ለእግዚአብሔር ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሰማያት ላይ በሚኖረው በእግዚአብሔር ላይ ተናገሩ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“አንደበት” የሚለው ቃል ህዝቡን ይወክላል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) ስለ እግዚአብሔር ክፉ ነገሮችን እየተናገሩ በምድር ዙሪያ ተመላለሱ” ወይም “ስለ ራሳቸው እየታበዩ በሁሉም ስፍራ ተመላለሱ“ (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ “አመፀኞች” እና “ክፉዎች” ስለሆኑ ሰዎች አንዳንድ ጊዜ በእግዚአብሔር ላይ ቅሬታ ማቅረብ እንዴት እንደሚፈልግ መግለፁን ቀጥሏል (መዝሙረ ዳዊት 73:3)።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) “የእግዚአብሔር ህዝብ ክፉ ሰዎችን ወደደ” ወይም “ክፉ ሰዎች ወደዚህ ስፍራ ተመለሱ”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) “የእግዚአብሔር ህዝብ የክፉ ሰዎችን ቃላት በደስታ ያዳምጣሉ ወይም 2) “ክፉ ሰዎች የሚበሉት ብዙ ምግብና የሚጠጡት ብዙ ወይን ጠጅ አላቸው”
ክፉ ሰዎች እንዲህ አሉ
እነዚህ መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች ለአግዚአብሔር ያለውን ንቀት ያሳያሉ፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች እንደ አረፍተ ሀሳብ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እኛ የምንሰራውን ስራ በእርግጠኝነት አያውቅም፡፡ ልዑል ስለዚህ ነገር እውቀት የለውም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
በቁጥር 13 እና 14 አሳፍ “አመፀኞች” እና “ክፉዎች” ስለሆኑ ሰዎች አንዳንድ ጊዜ በእግዚአብሔር ላይ ቅሬታ ማቅረብ እንዴት እንደሚፈልግ መግለፁን ቀጥሏል (መዝሙረ ዳዊት 73:3)፡፡ በቁጥር 15 በእርግጥ ስለሚያስበው ነገር መናገር ጀምሯል፡፡
“እኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አሳፍን ነው፡፡
አሳፍ ልቡን ስለ መጠበቁ ሲናገር ከተማ ወይም ህንፃን ከጠላቶች እንደሚጠብቁት አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አሳቦቼን በንፅህና ጠበቅሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ ንፅህናው ሲናገር እጆቹን በውሀ ከመታጠብ ይልቅ በየዋህነት እንደታጠበ አድርጎ ገልፆታል፡፡ ይህንን በ መዝሙረ ዳዊት 26:6 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድርጊቴ ንፁህ ነው” ወይም “እኔ እውነተኛ እንደሆንሁ ለማሳየት እጆቼን ታጠብሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁልጊዜ” ወይም “በየቀኑ”
“እኔ እንድሰቃይ አደረግኸኝ፡፡”በ መዝሙረ ዳዊት 73:5 ላይ “እነርሱ መከራ አይደርስባቸውም” የሚለው እንዴት እነደተተረጎመ ተመልከት፡፡
“እኔ… ተገረፍሁ”
ይህ ግምታዊ ሁኔታ በተግባር አልተከሰተም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህን ነገሮች እናገራለሁ” ፈፅሞ አላልኩም፣” ስለዚህ የልጆችህን ትውልድ አልካድሁም” (ግምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
በክፉዎች ላይ የተፈፀሙ መልካም ነገሮች (መዝሙረ ዳዊት 73:4-መዝሙረ ዳዊት 12)።
“ክፉ ሰዎች ሲሞቱ የሚሆንባቸወ ነገር” ወይም “ክፉ ሰዎች እንዴት እንደሚሞቱ”
“እነርሱን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከፉ ሰዎችን ነው፡፡
“የማይመች ወይም የማይፀና መሬት፡፡ ”ማዳለጥ” በ መዝሙረ ዳዊት 73:2 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
“ምድረ በዳ” የሚለው ቃል መልካም የሆነውን ነገሩን ሁሉ ያጣ ሰው ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዴት በፍጥነት ጠፉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ክፉዎች አንድ ሰው በህልም ከሚያየው የረዘመ ጊዜ አይቆዩም፡፡ ያ ሰው በነቃበት ቅፅበት ይጠፋል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ልብ” የሚለው ቃል የሚወክለው ሰውየውን ሲሆን ሀሳባቸውንና ስሜታቸውን አፅንኦት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በጣም አዝኜ ነበር” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው ስለ ስሜታዊ ህመም ሲናገር በቢላዋ ወይም በቀስት እደተወጋና አካላዊ ህመም እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው እንዳቆሰለኝ ያህል ተሰማኝ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን የሚያውቀው ምን ያህል ጥቂት እንደሆነ አፅንኦት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም አላዋቂ” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“ምንም የማይገባው”
ይህ “አንተ” እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡
እዚህ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል የሚወክለው አሳፍን ነው፡፡ እዚህ ላይ “አንተ” የሚለው ቃል ደግሞ የሚወክለው እግዚአብሔርን ነው፡፡
የሰው “ቀኝ እጅ” የሰውን ሁለንተና ያመለክታል፡፡ ይህ ፅናትና ዋስትና የሚሰጠውን ከእግዚአብሔር ጋር ያለው ፅኑ አብሮነት የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ አጥብቀህ ያዝከኝ” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) “ሰዎች በሚያከብሩኝ ስፍራ አስቀምጠኝ” ወይም 2) “አንተ ወዳለህበት እኔን በመውሰድ አክብረኝ፡፡” “ተቀበለኝ” የሚለው በ መዝሙረ ዳዊት 49:15 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
ይህንን እንደ አረፍተ ሀሳብ መተርጎም ትችላለህ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሰማይ ላይ ለእኔ ማንም የለኝም፣ አንተ ብቻ ነህ!” ወይም “በሰማይ ያለኸኝ አንተ ብቻ ነህ!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“በአማልክት መካከል ወይም በልዕለ ተፈጥሮአዊ በሆኑ አካላት መካከል”
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ፡፡ በአንድ ላይ እነዚህ ሀረጎች የሰውን ሀለንተና ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔ አካልና የእኔ አእምሮ” (ጥምር ቃል እና ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ እግዚአብሔር መናገር ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ ከእግዚአብሔር ርቆ መቆየት እርሱን ለመታዘዝ ፈቃደኝ ካለመሆን ጋር ተነፃፅሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን ለመታዘዝ የማይፈልጉ ሰዎች” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር ሲናገር እርሱ ሰው ለደህንነቱ ሸሽቶ የሚያመልጥበት ስፍራ እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህ አሳፍ የፃፈው ትምህርት ነው”
ይህ የሙዚቃ ስልትን ያመለክት ይሆናል፡፡ ይህ በ መዝሙረ ዳዊት 32:1 ላይ አንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ሆይ፤ እኛ የፈጸምነው ጥፋት የለም ነገር ግን አንተ ለዘላለም ጣልኸን!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ አንተ ልትጠብቀን ቃል ኪዳን የገባህልን ሰዎች ነን፣ የፈፀምነው ጥፋት ደግሞ የለም ነገር ግን አንተ ግን በእኛ ላይ ተቆጥተሀል!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ እስራኤል ህዝብ ሲናገር እነርሱ በጎች እንደሆኑ አድርጎ ይገልፃቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ በጎች የሆኑትንና በማሰማሪያ በምትመግባቸው በእስራኤል ላይ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለእነርሱ ትኩረት ስጥ…” እግዚአብሔር ህዝቡን አልረሳም ነገር ግን ስለ እነርሱ የሚያስብ አይመስልም፡፡
“ለዘላለም የአንተ የሆነውን”
እነዚህ ጥቅሶች በኢየሩሳሌም በሚገኘው በእስራኤል ቤተ መቅደስ ህንፃ ላይ የተፈፀመውን እውነተኛ ክስተት ይገልፃሉ፡፡
አሳፍ ለእግዚአብሔር በመናገር እርሱ እንዲመጣና ጥፋቱን እንዲመለከት ይጠይቀዋል፡፡
ጠላቶቹ በታላቅ የድል ጩኸት በጣም ይጮሁ ነበር፡፡
ይህ የሚያመለክተው በቤተ መንግስት ውስጥ በእንጨት ፣ ብረት እና ድንጋይ የተቀረፁ ምስሎችን ነው፡፡
አሳፍ የቤተ መቅደሱን መፈራረስ መግለፅ ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ እነርሱ የሚለው የሚያመለክተው በ መዝሙረ ዳዊት 74:4 ላይ የተጠቀሱትን ጠላቶች ነው፡፡
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለራሳቸው እንዲህ አሉ” ወይም “ለራሳቸው አሰቡ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለተመለከተው ጥፋት ለእግዚአብሔር ይናገራል፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) “ከእንግዲህ ወዲህ ከእግዚአብሔር ዘንድ ተአምራታዊ የሆኑ ምልክቶችን አናይም” ወይም 2) “የተቀደሱ ምልክቶቻችን በሙሉ ሄደዋል” ወይም 3) “ምልክቶቹ” ራሱን ሰራዊቱን የሚወክሉ የሰራዊት ሰንደቅ አላማዎችና ምልክቶች ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኛን ጦር ሰራዊት ሙሉ በሙሉ አጥፍተውታል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ሆይ፣ ጠላት በአንተ ላይ ለረጅም ጊዜ ስድብን እየወረወረ ነበር !” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላት የአንተን ስም ከመሳደብ ፈፅሞ የምታስቆም አይመስልም!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ስም” የሚለው ቃል ለእግዚአብሔር ለራሱ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ መጥፎ እንደሆንህ ይናገራሉ” ወይም “ይሰድቡሀል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው ስለ እግዚአብሔር ሲናገር ስጋዊ አካል እንዳለው አድርጎ ይገልፅዋል፡፡ ይህ እንደ አረፍተ ሀሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እጅህን፣ ቀኝ እጅህን አትሰብስብ!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ሰውኛ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እጅ” የሚለው ቃል ለሀይል ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሀይልህን አትግለጥ” ወይም “ጠላቶችህን ለማጥፋት ሀይልህን አትጠቀም”(ምትክ ስም እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጠንካራ እጅህ”
ይህ ዘማሪ ስለ ዘማሪው ሲናገር ስጋዊ አካል እንዳለው አድርጎ ይገልፀዋል፡፡ “ሀይልህን ከመሰወር አቁምና እርምጃ ውሰድ” (ምትክ ስም እና ሰውኛ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አዲስ ርዕስ ይምራል፡- አሳፍ እግዚአብሔር በህዝቡ ታሪክ ውስጥ የሰራውን ታላቅ ስራዎች ያውጃል፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) አሳፍ እንደ እስራኤል ወኪል ሆኖ ይናገራል፣ “እኛ እስራኤላውያን ህዝብ ከሆንንበት ከመጀመሪያ ጀምሮ ንጉሳችን ነበር” ወይም 2) “እግዚአብሔር አምላኬ ከጥንት ዘመን ጀምሮ ህያው ነው”
“ድነት” የሚለው ረቂቅ ስም “ማዳን” በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ እዚህ ላይ የእግዚአብሔር ሰዎችን ማዳን ሲገለፅ ድነት ከእርሱ ጋር ይዞት የሚመጣው እቃ እንደሆነ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ህዝብን ማዳን” (ረቂቅ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ እዚህ ላይ ምናልባት የሚናገረው እግዚአብሔር እስራኤልን ከግብፅ ማውጣቱን፣ ቀይ ባህርን መክፈሉን፣ እስራኤልን በደረቅ ምድር መምራቱን ከዚያም የፈርኦን ሰራዊትን በውሀ አሰጠማቸው፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ እግዚአብሔር ሲናገር እርሱ ስጋዊ አካል እንዳለው አድርጎ ገልፆታል፡፡ “አንተ እጅግ በጣም ጠንካራ ነህ፣ በባህር መካከል ደረቅ መሬት ማድረግ ችለሀል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ታላቁ ዉሀ”
አሳፍ ምናልባት ስለ ፈርኦንና ሰራዊቱ የባህር አውሬዎች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ የሚቻል ከሆነ እነዚህን ቃላቶች በቁሙ ተርጉማቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የፈርኦንን ሰራዊት በገደልሀቸው ጊዜ የባህርን አውሬ ራሶች በውሀ ውስጥ እንደቀጠቀጥሀቸው ያህል ነው፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ እግዚአብሔር ከረጅም ጊዜ በፊት የሰራውን ስራ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ እርሱ ምናልባት እግዚአብሔር እስራኤልን ከግብፅ ምድር ያወጣበትንና የፈርኦንን ሰራዊት በቀይ ባህር ያሰጠመበትን ጊዜ እየተናገረ ነው፡፡ የሚቻል ከሆነ እነዚህ ቃላቶች በቁሙ መተርጎም ይኖርባቸዋል፡፡
ሌዋታን የባህር አውሬ ነው፡፡ ይህ ጨካኝ የሆነውን ጠላት ይወክላል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ምንጮችንና ፈሳሾችን ከምድር እንዲፈስሱ ማድረጉ እርሱ መሬትን ሰንጥቆ እንደመክፈትና ፈሳሾች እንዲፈስሱ እንደማድረግ ተገልጧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ምንጮችና ፈሳሾች ከምድር ፈልቀው እንዲፈስሱ አድርገሀል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ የእግዚአብሔርን የመፍጠር ሀይል እንደገና ማሳሰቡን ቀጥሏል፡፡
“የመሬትና የባህር ዳርቻዎች”
አሳፍ የእግዚአብሔርን እርዳታ እየጠየቀ ነው፡፡
“ትኩረት ስጥ፡፡” ይህ በ መዝሙረ ዳዊት 74:2 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ ስድብ ቃላቶች ሲናገር ጠላት በእግዚአብሔር እንደሚወረውረው እንደ ድንጋይ ቁሳዊ ነገር እንደሆነ ተደርጎ ተገልጧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላት አንተን ብዙ ጊዜ ሰደበህ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ ራሱ ማንም ረዳት እንደሌላት ወፍ እንደ ርግብ አድርጎ ተናግሯል፡፡ ይህ ሀረግ ለእስራኤል ህዝብ ምናልባት ተለዋጭ ዘይቤ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ፣ የአንተ ርግብ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ራስዋን መከላከል የማትችልና እንደ ለማዳ እንስሳ የምትጠበቅ ትንሽ ወፍ ናት፡፡
ይህ ምናልባት ለእስራኤል ጠላት ተለዋጭ ዘይቤ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ዱር እንስሳ የመሰለ ጨካኝ ጠላት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የተቸገሩ ህዝብህን ለመርዳት ምንም ነገር ካለማድረግ ለዘላለል አትቀጥል፡፡” ይህ በአዎንታዊ ቅርፅ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተቸገሩ ህዝብህን ለመርዳት በፍጥነት ና” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ለእግዚአብሔር የሚያደርገውን ልመና ቀጥሏል፡፡
አሳፍ ስለ አካባቢዎች ሲናገር አንድ ሰው የአመፅ ስፍራዎች ሊያስቀምጥበት እንደሚችለው ማስቀመጫ እቃ እንደሆኑ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አመፀኞች ሰዎች በምድር ዙሪያ በሚችሉት ቦታ ሁሉ በጨለማ ስፍራ ክፉ ድርጊት ይሰራሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጨለማ” የሚለው ቃል ምናልባት መጥፎ ነገሮች ለሚፈፅሙት ስፍራ ወይም እስራኤላውን ለግዞት ተልከው ለነበሩበት ምድር ተለዋጭ ዘይቤ ነው ነገር ግን እነዚህ ቃላቶች የሚቻል ከሆነ በቁሙ ሊተረጎሙ ይገባል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ክፉ ሰዎች የተጨቆኑትን እንዲያሸንፉና እንዲያሳፍሯቸው አታድርጋቸው”
እነዚህ በሀይለኛ ሰዎች በጭካኔ የሚሰቃዩ ሰዎች ናቸው፡፡
“ድሆች” እና “የተጨቆኑ” የሚሉት ቃላቶቸ በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን እግዚአብሔር የእርሱን እርዳታ የሚፈልጉትን ሰዎች እንደሚያድን አፅንኦት ይሰጣሉ፡፡ እነዚህ ቃላቶች በ መዝሙረ ዳዊት 35:10.ላይ እንዴት እንደተተረጎሙ ተመልከት፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“አንተ ፃድቅ እንደሆንህ ለሁሉም አሳይ”
“ትኩረት ስጥ፡፡” እግዚአብሔር ሞኞች እርሱን እንደሚሰድቡት አልረሳም ነገር ግን ስለዚህ ነገር እርሱ የሚያስብ አይመስልም፡፡ ይህ በ መዝሙረ ዳዊት 2 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
ድምፅ የሚለው ቃል ሰዎች ሲናገሩ ለሚጠቀሙባቸው ቃላቶች ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የአንተ ጠላቶች የሚናገሩት ነገር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው እግዚአብሔርን ስለሚቃወሙት ሰዎች ቃላቶች ሲናገር ከእንስሳት ወይም እንደ ውሃና ነፋስ ከመሳሰሉ ሕይወት የሌላችው ቁሳቁሶች የሚወጣ ከባድ ጩኸት እንደሆኑ አድርጎ ገልጾታል። አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ያለማቋረጥ በአንተ ላይ የሚቃወሙ ሰዎች ጩኸትና ትርጉም አልባ ቃላቶችን ትኩረት ስጥ” (አስጨምሬ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በድፍረት መቃወም
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ህዝብ በ 75:1 ላይ ይናገራሉ፣ እና እግዚአብሔር ደግሞ በ 75:2-3 ውስጥ ይናገራል፡፡
“ይህ አምልኮ ላይ እንዲጠቀምበት ለመዘምራኑ አለቃ ነው፡፡”
ይህ የሚያመለክተው የዜማ ስልትን ሊሆን ይችላል፡፡ ይህን በ መዝሙረ ዳዊት 57:1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
x
አመፀኞች እና ክፉዎች የሚሉት ቃላቶች የስም ቅፅሎች ሲሆኑ በስም ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ ለሁለተኛው ሀረግ የሚያስፈልገው ግስ ከመጀመሪያው ሀረግ ሊወስድ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለአመፀኞች ሰዎች… አልኋቸው… ለክፉዎች ሰዎች… አልኋቸው” (የስም ቅፅሎች እና አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) እግዚአብሔር እየተናገረ ነው ወይም 2) አሳፍ እየተናገረ ነው፡፡
ተናጋሪው ለብዙ ክፉ ሰዎች እተናገረ ነው ስለዚህ እነዚህ ቅርፆች ሁሉም ብዙ ቁጥር ናቸው፡፡ (ተውላጠ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ ክፉ ሰዎች ሲናገር በራሳቸው ላይ ቀንድ እንዳላቸው፣ አንገታቸውን እንደሚመዝዙና ሌሎች እንስሳትን ለማስፈራራት ራሳቸውን ወደ ላይ ከፍ አድርገው እንደሚያነሱ እንስሳት አድርጎ ገልጧቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በራሳችሁ አትተማመኑ” ወይም “እንዴት ብርቱ ነኝ እያላችሁ በራሳችሁ አትመኩ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ ክፉ ሰዎች ሲናገር ነራሳቸው ላይ ቀንድ እንዳላቸው፣ አንገታቸውን እንደሚመዝዙና ሎለሎች እንስሳትን ለማስፈራረራት ቻሉትን ያህል ራሳቸውን ወደ ላይ ከፍ አድርገው እንደሚያነሱ እንስሳት አድርጎ ገልጧቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ በተለይም ደግሞ ከእግዚአብሔር በላይ ትልቅ እንደሆናችሁ በማሰብ ራሳችሁን ከፍ እንዳታደርጉ እርግጠኞች ሁኑ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ እግዚአብሔርን ስለሚቃወሙና ስለሚገዳደሩ ክፉ ሰዎች ሲናገር በራሳቸው ላይ ቀንድ እንዳላቸው፣ አንገታቸውን እንደሚመዝዙና ሌሎች እንስሳትን ለማስፈራራት ራሳቸውን ወደ ላይ ከፍ አድርው እንደሚያነሱ እንስሳት አድርጎ ገልጧቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በትዕቢት” (ፈሊጥ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ራሱን ከፍ ስለሚደርግ ሰው ሲናገግ ራሱ ሰውየው ከፍ የማድረግ ተግባር እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ በተጨማሪ እርሱ እግዚአብሔር ለሰው ብርታትና ክብር ስለመስጠቱ ሲናገር እግዚአብሔር ሰውየውን በአካል ወደ ላይ ከፍ እንዳደረገው አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን ወደ ላይ ከፍ የሚያደርግህ ከምስራቅ የሚመጣ ሰው አይደለም” ወይም “አንተን ብርቱ የሚያደርግህና ሰዎች እዲያከብሩህ የሚያደርግህ ከምስራቅ የሚመጣ ሰው አይደለም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ እግዚአብሔር ይናገራል፡፡
የግሱ ተሳቢ በግልፅ ሊብራራ ይችላል፡- “እርሱ አንዳንድ ሰዎችን ያዋርዳል፣ ሌሎች ሰዎችን ደግሞ ያከብራል፡፡ “ያዋርዳል” እና “ያከብራል የሚሉት ቃላቶች እግዚአብሔር ሰዎችን ባለስልጣን ስለማድረግና የሰዎችን ስልጣን ስለመውሰዱ ተለዋጭ ዘይቤዎች ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ አንዱን ሰው በሌላ ሰው ምትክ ንጉስ ያደርገዋል” ወይም “እርሱ የአንዱን ሰው ስልጣን ይወስድና ለሌላው ሰው ስልጣን ይሰጠዋል ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሰዎችን ሲቀጣ ሰዎቹ ጠንካራ ወይን ጠጅ እንደጠጡና እንደታመሙ ሰዎች ይሆናሉ፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዐረፋ ሰዎች እንዲሰክሩ ለሚያደርገው የወይን ጠጅ ጥንካሬ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠንካራ የወይን ጠጅ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የደረቁ ቅጠላ ቅጠሎች ወይም መሬት ውስጥ የሚገኙ ዘሮች
ከትልቅ ፈሳሽ መያዣ ሰዎቹ ወደሚጠጡበት ፅዋዎች ገለበጠው
“እያንዳንዱን የወይን ጠጅ ጠብታ ጠጧት”
እግዚአብሔር ተናገረ
የእንስሳ ቀንዶች ለሰው ስልጣን ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስልጣናቸውን ሁሉ ከእነርሱ እወስዳለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የእንስሳት ቀንዶቸ ለሰው ስልጣን ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ ይህ በገቢር ቅርፅ እንደ አረፍተ ሀሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የፃድቃንን ቀንዶች ከፍ ከፍ አደርጋለሁ ወይም ፃድቃንን ባለ ስልጣን አደርጋቸዋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህ አምልኮ ላይ እንዲጠቀምበት ለመዘምራኑ አለቃ ነው፡፡”
“ሰዎች ይህንን መዝሙር በበገና ሊጫወት ይገባል”
“አሳፍ የፃፈው ይህ መዝሙር” ይህ በመዝሙር በ መዝሙረ ዳዊት 53:1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
“እርሱ ማን እንደሆነ የይሁዳ ህዝብ እንዲያውቁት አደረገ”
“ስሙ” የሚለው ቃል ለመልካም ስሙ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል ህዝብ እርሱን መልካምና ሀያል እንደሆነ ይቆጥሩታል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ ሊኖርበት የመረጠው ስፍራ”
እነዚህ ቃላቶች ምናልባት የይሁዳ ህዝብ ጠላቶቻቸው በእነርሱ ላይ ጦርነት ይደፍቱብናል የሚል ፍርሀት ሳይኖራቸው በሰላም እንዲኖሩ ለማድረጉ ተለዋጭ ዘይቤ ናቸው ነገር ግን እነዚህ ቃላቶች በቁሙ ሊተረጎሙ ይገባል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባትም ሰዎች እንዴት መዘመር እንዳለባቸው ወይም ከዚህ ላይ የሙዚቃ መሳርያዎቻቸውን እንዴት መጫወት እንዳለባቸው የሚናገር የሙዚቃ ቃል ሊሆን ይችላል፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ቃል በቀጥታ ይፅፋሉ፣ አንዳንድ ትርጉሞች ደግሞ ይህን አያካትቱም፡፡ ይህን በ መዝሙረ ዳዊት 3:1 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከተት፡፡ (ቃላቶችን ቅዳ ወይም ከሌላ ውሰድ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ እግዚአብሔር ሲናገር እግዚአብሔር ታላቅ ጦርነትን ካሸነፈ በኋላ ከተራራ እንደሚመለስ አድርጎ ገልፆታል፡፡
ሁለተኛው ሀረግ አንደኛውን ሀረግ ያጠናክራል ምክንያቱም የእግዚአብሔር ክብር ከእግዚአብሔር ብርሀን መላበስ ጋር ተያያዥነት ስላለው ነው፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
በድምቀት ታበራለህ የሚሉት ቃላት ታላቅ ለመሆን ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ እጅግ ታላቅ እንደሆንህ አሳይተሀል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “የአንተ ህዝብ የጠላቶቻቸውን ደፋር ወታደርች ገደሉና ንብረታቸውን በሙሉ ወሰዱባቸው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አንቀላፍተው ተኝተዋል” የሚለው ሞተዋል ለማለት ለስላሴ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞተዋል” ወይም “ሞተው ወደቁ” (ለስላሴ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ተግሳፅ” የሚለው ረቂቅ ስም የሚያመለክተው በቁጣ ወይም በጥልቅ መንገድ አንድ ነገር መናገርን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ በገሰፅሀቸው ጊዜ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ እነርሱ ሞተዋል ብሎ ለመናገር ትህትና የተሞላበት መንገድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞተዋል” ወይም “ሞተው ወደቁ” (ለስላሴ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ በተቆጣህ ጊዜ አንድም ሰው በፊትህ ሊቆም አይችልም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንተ ፍርድን አስተላለፍህ” ወይም “አንተ ክፉ ሰዎችን እንዴት እንደምትቀጣ አወጅህ”
እዚህ ላይ “ምድር” በምድር ለሚኖሩ ሰዎች ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የምድር ሰዎች… ነበሩ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ፍርድን አስተላለፍህ” ወይም “ክፉ ሰዎችን ቀጣህ”
ይህ ምናልባት ሰዎች እንዴት መዘመር እንዳለባቸው ወይም እዚህ ላይ የሙዚቃ መሳርያዎቻቸውን እንዴት መጫወት እንዳለባቸው የሚናገር የሙዚቃ ቃል ሊሆን ይችላል፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ቃል በቀጥታ ይፅፋሉ፣ አንዳንድ ትርጉሞች ደግሞ ይህን አያካትቱም፡፡ ይህን በ መዝሙረ ዳዊት 3:1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ (ቃላቶችን ቅዳ ወይም ከሌላ ውሰድ የሚለውን ይመልከቱ)
“የአንተ የቁጣ ፍርድ እርግጠኛ ነው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) “ሰዎች አንተን ያመሰግኑሀል ምክንያቱም አንተ በክፉዎች ላይ ስለተቆጣህና በእነርሱ ላይ ስለፈረድህ ነው” ወይም 2) “ከአንተ ጋር የተቆጡ ሰዎች አንተን እንዲያመሰግኑ የሚያደርጉ ነገሮችን ያደርጋሉ፡፡”
የእግዚአብሔር ቁጣ እርሱ በዙሪያው እንደ ቀበቶ ሊታጠቀው የሚችለው ነገር እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተረፈውን ቁጣህን እንደ ቀበቶ በዙሪያህ ትታጠቃለህ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሊፈሩት የሚገባው እግዚአብሔር”
“እርሱ… መንፈስ ይሰብራል” የሚለው ሀረግ ፈሊጥ ሲሆን እርሱ መንፈስን ይሰብራል ወይም ያዋርዳል ማለት ነው፡፡አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ገዢዎችን ያዋርዳል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “የምድር ነገስታት እርሱን ይፈሩታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህ አምልኮ ላይ እንዲጠቀምበት ለመዘምራኑ አለቃ ነው፡፡”
ከዳዊት ዋነኛ ሙዚቃ ተጫዎቾች መካከል አንዱ ይህ ተመሳሳይ ስም ነበረው፡፡ ይህ እሱነ ሊያመለክት ይችላል፡፡ ይህን በ መዝሙረ ዳዊት 39:1 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህ አሳፍ የፃፈው መዝሙር ነው፡፡” ይህ በ መዝሙረ ዳዊት 53:1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
“እጆቼን በመዘርጋት ፀለይኩኝ”
ነፍስ ሰውየውን ትወክላለች፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ አንድም ሰው እኔን ለማፅናናት እንዲሞክር አልፈቅድለትም” (ወካይ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ፣ በአንድ ላይ የተጣመሩት ለአፅንኦት ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“መንፈሴ በፈዘዘ ጊዜ” ወይም “መንፈሴ በደከመ ጊዜ“
ይህ ምናልባት ሰዎች እንዴት መዘመር እንዳለባቸው ወይም እዚህ ላይ የሙዚቃ መሳሪያዎቻቸውን እንዴት መጫወት እንዳለባቸው የሚናገር የሙዚቃ ቃል ሊሆን ይችላል፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ቃል በቀጥታ ይፅፋሉ፣ አንዳንድ ትርጉሞች ደግሞ ይህን አያካትቱም፡፡ ይህን በ መዝሙረ ዳዊት 3:2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ (ቃላቶችን ቅዳ ወይም ከሌላ ውሰድ የሚለውን ይመልከቱ)
ስለ እግዚአብሔር ከተናገረ በኋላ አሳፍ በቁጥር 4 ላይ ለእግዚአብሔር ተናገረና እንደገና ተመልሶ ስለ እግዚአብሔር መናገር ቀጠለ፡፡
“ለእግዚአብሔር እንዲህ አልኩት፣ “አይኖቼ እዳይከደኑ ያዝኸቸው”
ያልተከደነ አይን ለመተኛት አለመቻልን የሚያሳይ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዳልተኛ ከለከለኝ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
አስፈላጊ ከሆነ “የድሮ ቀናት” እና “የጥንት ጊዜያት” የሚሉት ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም ረጅም ጊዜ በፊት ስለተከናወኑ ነገሮች” (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማስታወስን የሚገልጽ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አስታወስሁ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ሌላ አማራጭ ትርጉም፡- “ምን እየሆነ እንደነበረ” ነው፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በጌታ ዘንድ የተጣለ የመሆን ስሜትን የሚገልፁ ናቸው፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“በእኔ እንደተደሰተ የሚያሳዩ ነገሮችን ያደርጋል”
አሳፍ ለእነዚህ ጥያቄዎች የሚሰጠው መልስ ምን እንደሆነ እርግጠኛ ስላልነበረ ምናልባት በቀጥታ የተጠየቁ ጥያቄዎች ሊሆኑ ይችላሉ ስለዚህ በቀጥታ ሊተረጎሙ ይገባል፡፡
አሳፍ እግዚአብሔር ለኪዳኑ በታማኝነት ከእንግዲህ ወዲህ ስላለመስራቱ ሲናገር የእግዚአብሔር የኪዳኑ ታማኝነት እንደጠፋ አድርጎ ገልፆታል፡፡ ታማኝነት የሚለው ረቂቅ ስም በቅፅል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ለኪዳኑ ታማኝ መሆን ለዘላለም አቆመን?” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ እግዚአብሔር ርህራሄ አለማሳየቱን ተመሳሳይ ሀሳብ የሚያብራሩ ሁለት መግለጫዎች ናቸው፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ ቁጣ ሲናገር ቁጣ ሌላ ሰው፣ ርህራሄ የሚባል፣ ወደ ውጭ እንዳይወጣ ለመጠበቅ በር የሚዘጋ ሰው እንደሆነ አደርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር በእኛ ላይ ከመቆጣቱ የተነሳ ርህራሄ ለእኛ ማሳየቱን አቆመን?” (ሰውኛ ዘይቤ እና መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) ዘማሪው የሚናገረው ለራሱ ይናገር ነበር ወይም 2) ዘማሪው ለእግዚአብሔር ይናገር ነበር፡፡
“ቀኝ እጅ” ለሀይል፣ ስልጣንና ብርታት ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ልዑል እኛን ለመርዳት ከእንግዲህ ወዲህ ሀይሉን አይተቀምም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ለእግዚአብሔር መናገር ጀምሯል፡፡
“አስታወስሁ” ይህን በ መዝሙረ ዳዊት 74:2 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከረጅም ጊዜ በፊት የሰራሀቸውን አስደናቂ ነገሮች”
እነዚህ ሁለት ሀረጎች እግዚአብሔር በሰራው ስራ ላይ የማሰላሰልን ሀሳብ የሚገልፁ ናቸው፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
በጥልቀት ስለ አንድ ነገር ማሰብ
“እነርሱ ምን ማለት እንደሆኑ ማሰብ”
ጸሐፊው ለእግዚአብሔር መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ከእኛ ታላቅ አምላክ ጋር የሚወዳደር ማንም አምላክ የለም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ሀይል” የሚለው ረቂቅ ስም በቅፅል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከብዙ የህዝብ ወገኖች ለህዝብ ምን ያህል እንደሆንህ አሳየህ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“ለእኛ ለህዝብህ ድል ሰጠኸን… ለእኛ ለልጆች”
“ድል” የሚለው ረቂቅ ስም በቅፅል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ህዝብህ አሸናፊ እንዲሆኑ አደረግሀቸው” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መላው የእስራኤልን ህዝብ የሚያመለክት ነው፡፡
አሳፍ ስለ ውሀ ሲናገር ውሀው እርሱን የሚያስፈራው ነገር እንዳየ ሰው አድርጎ ገልፆታል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ውሀ” እና “ጥልቅ” ባህር አና ውቅያኖስ የመሳሰሉትን ትልቅ የውሀ አካል ያመለክታሉ፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ጥልቅ ውሀዎች
አሳፋ ስለ ደመናት ሲናገር ውሀን ከማጠራቀሚያ እያወጡ የሚያፈስሱ ሰዎች እንደሆኑ አድርጎ ገልፆአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ዝናብ ወረደ” ወይም “በጣም ጠንካራ ዝናብ ዘነበ” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእግዚአብሔር ፍላጾች ማብለጭለጫቸውን የሚገልፅ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከአንተ የወጣው መብረቅ እንደ ፍላጻዎች ያበራል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ፍላፃን ከወረወረ በኋላ ፍላፃው ምን እንደሚያደርግ የሚገልጽ በራስህ ቋንቋ ተጠቀም፡፡
ይህ ሰውኛ ዘይቤ ሲሆን ነጎድጓዱን እንደ እግዚአብሔር ድምፅ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ነጎድጓድ የሚጮህ ድምጽ” ወይም “በጣም ታላቅ ድምፅ” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መብረቅ ጸሀፊው ሊያየው የሚችለውን ማንኛውንም ነገር እንዳበራው አፅንኦት ለመስጠት ጥቅም ላይ የዋለ ግነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መብረቅህ ልታየው የምትችለውን ያህል ያለ ማንኛውንም ነገር አበራው” (ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላቶች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን አንድ ላይ የተጣመሩት ለአፅንኦት ነው፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ እግዚአብሔር ሲናገር እግዚአብሔር እግር ያለው ሰው እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ ይህ ሰውኛ ሆኖ ሳለ የሚቻል ከሆነ በቀጥታ ሊተረጎም ይገባል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “የአንተን ዱካ ማንም ሰው አላየም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተነፃፃሪ የእግዚአብሔርን ህዝብ ከእንስሳት መንጋ ጋር ያወዳድረዋል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በእጅ” የሚለው ቃል “በድርጊታቸው” ወይም “በድርጊታቸው በኩል” ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ “እጅ” የሚለው ለሰው ሁለንተና ወካይ ዘይቤ ነው፡፡ (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህ አሳፍ የፃፈው ትምህርት ነው፡፡” “የአሳፍ ትምህርት” የሚለውን መዝሙረ ዳዊት 50:1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
ይህ የሙዚቃ ስልትን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ ይህ በ መዝሙረ ዳዊት 32:1 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
“ትምህርት” የሚለው ስም በግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ የማስተምርህን ስማ” ወይም “ሳስተምርህ ስማ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“አፍ” የሚለው ቃል ሰውየውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቃሌን” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
“አፌን እከፍታለሁ” የሚለው ፈሊጥ መናገር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምሳሌ እናገራለሁ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ተናገሩ፡፡” “ትናገራለች” የሚለውን በ መዝሙረ ዳዊት 19:2 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
የአንተ ቋንቋ ሆን ተብሎ ለመረዳት አስቸጋሪ እንዲሆን የተደረጉትን አባባሎች የሚገልፅ ቃል ካለው እዚህ ላይ ልትጠቀምበት ትችላለህ፡፡
ቁጥር 3 በቁጥር 2 ላይ የተጀመረውን አረፍተ ነገር ይቀጥላል፡፡
ይህን በአዎንታዊ መልክ ልንፅፈው እንችላለን፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ እነርሱ ለልጆቻችን በእርግጠኝነት እንነግራቸዋለን”
“እግዚአብሔርን የምናመሰግንባቸውን ነገሮች”
“እግዚአብሔር መሰረተ”
ሌሎች ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ “ምስክሮች” ወይም “ህጎች፡፡”
ጸሐፊው የሚናገረው በ መዝሙረ ዳዊት 78:5-6 ስላሉት ልጆች ነው፡፡
ይህ ምናልባት ቃል ኪዳኑን (ቁጥር 10) ላለመጠበቅ ተለዋጭ ዘይቤ ሊሆን ይችላል ነገር ግን ይህን በቀጥታ መተርጎም ይሻላል፡፡
“የኤፍሬም ልጆች ወታደሮች”
ወታደሮቹ ምናልባት ቀስት ጭምር ነበራቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለጦርነት የሚሆኑ ቀስትና ጦር ነበራቸው፡፡” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በግብፅ ምድር የነበረውን በጣኔዎስ ከተማ አካባቢ የነበረውን ስፍራ ያመለክታል፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ሰነጠቀ”
ይህ ምናልባት ግነት ሊሆን ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ሊጠጡት ከሚችሉት በላይ የሆነ ተጨማሪ ዉሀ” (ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ትንንሽ ወንዞች
እግዚአብሔር አደርገዋለሁ ብሎ የተናገረውን ነገር ማድረግ እንደሚችል እርሱን ከማመናቸው በፊት እንዲያረጋግጥላቸው ፈለጉ፡፡
“በሙሉ ልባቸው”
“የተመኙትን ያህል መብላት እንዲችሉ”
እስራኤላውያን ተናገሩ
ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ በእውነት እግዚአብሔር በምድረ በዳ ለእኛ ማእድ ሊያዘጋጅ ይችላል ብለን አናምንም!” ወይም “እግዚአብሔር፣ አንተ በእውነትም በምድረ በዳ ለእኛ ማእድ ማዘጋጀት የምትችል መሆንህን አረጋግጥልን!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ማእድ ማዘጋጀት” የሚለው ፈሊጥ ምግብ ለመብላት ማእድ ማዘጋጀት ማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ “ማእድ” የሚለው ለሚበላው ምግብ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምግብ አዘጋጀልን” (ፈሊጥ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ ውሀ በፍጥነት ወጣ
ህዝቡ በእነዚህ ጥያቄዎች እርሱን እየሰደቡ በእግዚአብሔር ላይ ይስቃሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን እንጀራ እንደሚሰጠንና ለህዝቡ ስጋ ማቅረብ እንደሚችል ይህን ሰርቶ እስከሚያሳይ ድረስ አናምንም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ከእፅዋት የሚገኝ ምግብ፣ ከእንስሳት የሚገኝ ምግብ፡፡ ምንም እንኳ ይህ ለሁሉም አይነት ምግብ ወካይ ቢሆንም የሚቻል ከሆነ በቀጥታ መተርጎም የተሻለ ነው፡፡ (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር ቁጣ ሲናገር ቁጣው እሳት እንደሆነና እሳቱ ያዕቆብን እንዳቃጠለው ያህል እግዚአብሔር በያዕቆብ ላይ በቁጣ እርምጃ እንደወሰደበት አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቁጣው ያዕቆብን እንደ እሳት አቃጠለው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የአስራኤልን ህዝብ ነው፡፡
ጸሐፊው እግዚአብሔር በተቆጣ ጊዜ እስራኤልን ስለመቅጣቱ ሲናገር ቁጣው እስራኤልን ያጠቃ እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ስለተቆጣ እስራኤልን አጠቃው” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱን እንደሚያድናቸው አላመኑትም”
አሳፍ ስለ ሰማያት ሲናገር ሊሰማ የሚችልና የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ የሚያደርግ ሰው እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ለሰማይ ተናገረ” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) “ሰማይ” ወይም 2) “ደመናት፡፡”
አሳፍ ስለ ሰማይ ሲናገር በር ያለው መጋዘን እንደሆነ አድርጎ አቅርቦታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰማይን እንደ መጋዘን ከፈተው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት መስመሮች ስለ ተመሳሳይ ክስተት ያወራሉ፡፡
“መና ከሰማይ እንደ ዝናብ እንዲፈስስላቸው አደረገ”
ይህ እግዚአብሔር ለህዝቡ የሰጠውን መና የሚያመለክት ነው፡፡ “እንጀራ” የሚለው ቃል በአጠቃላይ ምግብን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መላዕክት የሚበሉት አይነት ተመሳሳይ ምግብ” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
“የተትረፈረፈ” የሚለው ረቂቅ ስም በቅፅል ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ምግብ” ወይም “ትልቅ መጠን ያለው ምግብ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር አመጣ”
ጸሐፊው እግዚአብሔር ወፎችን ከሰማይ እንዲወርዱ ስለማድረጉ ሲናገር ወፎቹ እግዚአብሔር ከሰማይ እንዲወርዱ ያደረጋቸው ዝናብ እንደሆኑ አድርጎ ገልፆአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ስጋ እንደ ዝናብ ከሰማይ እንዲወርድ አደረገ፣ ይህም እጅግ በጣም ብዙ ከመሆኑ የተነሳ ምድርን እንደ አፈር ሸፈነው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ተነጻጻሪ የሚለውን ይመልከቱ)
ወፎች
የባህርን አሸዋ መቁጠር የሚችል አንድም ሰው የለም፡፡ አንድም ሰው ሊቆጥራቸው ከሚችለው በላይ የሆኑ እጅግ ብዙ ወፎች ነበሩ፣ ነገር ግን ይህ መግለጫ ግነት ነው፡- ምናልባት ከባህር አሸዋ የሚበልጥ ቁጥር ያላቸው ወፎች ቃል በቃል አልነበሩም ይሆናል፡፡ (ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በብርቱ ፈለጉ
ምግቡ በአፋቸው እያለ (መዝሙረ ዳዊት 78:31)
“እግዚአብሔር ተቆጣና በላያቸው መጣ፡፡” “የእርሱ ቁጣ በእስራኤል ላይ መጣ “ የሚለውን በ መዝሙረ ዳዊት 78:21 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለስላሴ ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙም እንዲሞቱ አደረጋቸው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገደላቸው” (ለስላሴ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስራ” የሚለው ቃል ስራዎቹን ለሰራው ለእግዚአብሔር ምትክ ስም ነው፡፡ ያላመኑት ምን እንደሆነ በግልፅ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንም እንኳ እንዲህ አይነት አስደናቂ ስራ ቢሰራም እነርሱን እንደሚንከባከባቸውና እንደሚጠብቃቸው አላመኑም፡፡” (ምትክ ስም እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን የሰራውን ስራ መናገሩን ቀጥሏል።
እዚህ ላይ “ቀኖች” የሚለው ቃል የህይወት ዘመናቸውን ያመለክታል፡፡ “ቀኖቻቸውን አሳጠረ” የሚለው ፈሊጥ ረጅም ዘመን ከመኖራቸው በፊት እንዲሞቱ አደረጋቸው የሚል ትርጉም አለው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገና ወጣቶች ሳሉ ገደላቸው” (ለስላሴ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ “አመቶች” ሲናገር ማጠራቀሚያ እንደሆኑ አድርጎ ገልጧቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከአመት ወደ አመት ሁልጊዜ በፍርሀት ይኖሩ ነበር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይጠብቃቸው ዘንድ ሊያደርግላቸው የሚፈልጉትን ነገር ለመጠየቅ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤላውያን ስለ ሰሯቸው ስራዎች የሚናገሩ ንግርቶች፡፡
“አስታውስ፡፡” ይህ በ መዝሙረ ዳዊት 20:3 ላይ እንዴት እደተተረጎመ ተመልከት፡፡
ጸሀፊው ስለ እግዚአብሔር ሲናገር እርሱ ሰዎች ከጠላቶቻቸው እንዲድኑ ሄደው የሚጠጉበት ኮረብታ ወይም ተራራ እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ የሚጠብቃቸው እግዚአብሔር ነበር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱን የሚያድናቸው”
“በልባቸው ሳያምኑበት እርሱ አስደናቂ አምላክ እንደሆነ ነገሩት”
“አፍ” የሚለው ቃል አፋቸውን በመጠቀም እነርሱ ለሚናገሯቸው ቃላቶች ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተናገሩትን በመናገር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ”ልባቸው” ለሀሳባቸው ምትክ ስም ነው፡፡ ለእርሱ ታማኝ መሆን ከእርሱ ጋር በአፅንኦት መጠበቅ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሀሳባቸው በእርሱ ላይ ያተኮረ አልነበረም” ወይም “ለእርሱ ታማኞች አልነበሩም” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ምንም እንኳ ክፉ ስራ ቢሰሩም ይቅር አላቸው”
አሳፍ ስለ እግዚአብሔር ቁጣ ሲናገር ቁጣው የተቆጣ ሰው እንደሆነና እግዚአብሔር እርሱን ያስቆጡትን ሰዎች እንዳያጠቃቸው እርሱን እንዲከለክለው ሀላፊነት የሰጠው ሰው እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ምንም እንኳ በእነርሱ ላይ የተቆጣ ቢሆንም አልቀጣቸውም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ እግዚአብሔር መአት ሲናገር መአቱ እግዚአብሔር እንዲተኛ የፈቀደለትና ከዚያ በኋላ ሳይነቃ የቀረ እንቅልፍ የወሰደው ሰው እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሙሉ በሙሉ በእነርሱ ላይ ቁጡ እንዳይሆን ራሱን ከለከለ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“አስታውስ፡፡” “አስብ” የሚለውን በ መዝሙረ ዳዊት 20:3 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስጋ” የሚለው ቃል፣ ደካማና ሟች የሆነው፣ ለሰው ልጅ ደካማነትና ሟችነት ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤላውያን ደካሞችና አንድ ቀን የሚሞቱ ናቸው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድም ነገር የማይበቅልበት ስፍራ”
እግዚአብሔር አደርገዋለሁ ብሎ የተናገረውን ነገር ማድረግ እንደሚችል እርሱን ከማመናቸው በፊት እንዲያረጋግጥላቸው ፈለጉ፡፡ ይህን በ መዝሙረ ዳዊት 78:18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ጸሐፊው እግዚአብሔር እስራኤላውያንን እንዴት እንዳዳናቸው ይናገራል፡፡
በግብፅ የሚገኝ ከተማ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር የሰራውን ስራ ይገልጻል።
እንደ ደመና የሚመስል እጅግ ብዙ ዝንቦች፡፡
ዝንቦቹ ግብፃውያንን ቢበሏቸው ኖሮ ሊሰማቸው ይችል እንደነበር እንደዚሁ ግብፃውያንን እንዲያዝኑ አድርገዋቸዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ እና ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ኩብኩባ አዝመራቸውን በሙሉ እንዲበሉ አንበጣ ደግሞ ለማምረት ሲሉ እጅግ በጣም ደክመው የሰሩትን ማንኛውንም ነገር እንዲበሉ ፈቀደላቸው”
“በምድራቸው በየትኛውም አቅጣጫ ሄዱ”
ለመዝለል የሚረዱ ረጃጅም እግሮች ያሉት ዕፅዋት የሚበላ ነፍሳት
አሳፍ ስለ አዝመራው ሲናገር እግዚአብሔር ለኩብኩባው የሰጠው ስጦታ እንደሆነ አደርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አዝመራቸውን እንዲበላባቸው እርሱ ለኩብኩባው ፈቀደለት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ የደከሙበትን ማንኛውም ነገር ለአንበጣ ሰጠ፡፡” አሳፍ ሰዎቹ የደከሙበትን ነገር እግዚአብሔር ለአንበጣዎች የሰጠው ስጦታ እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል፡፡” “የደከሙበት ነገር” የሚለው ሀረግ በድካማቸው ለማምረት በተዘጋጀው እህል ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እጅግ በጣም ደክመው ለምርት የበቃውን እህል አንበጣዎች እንዲበሉት ፈቀደላቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር ለግብጻውያን የሰራውን ስራ መግልጽ ቀጥሏል።
ፍሬ የሚሰጥ ዛፍ
ትልቅ ነጎድጓድ የሚያስከትል መብረቅ
“እርሱ በረዶ አወረደ” ወይም “በረዶ እንዲወርድ አደረገ”
አሳፍ ስለ እግዚአብሔር መቅሰፍት ሲናገር መቅሰፍቱ ሌላ ሰውን እንደሚያጠቃ ሰው እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ በእነርሱ ላይ ተቆጣ፣ ከዚህ የተነሳ በድንገት በመአቱ አጠቃቸው” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእርሱ ፅኑ ቁጣ”
“በእነርሱ ላይ አንድም ነገር ይሆናል ብለው ሳያስቡት አጠቃቸው”
አሳፍ ስለ ቁጣ፣ መአትና መቅሰፍት ሲናገር እግዚአብሔር ስራውን ለእርሱ ለመስራት ሊልካቸው እንደሚችላቸው ሰዎች አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ በጣም ከመቆጣቱ የተነሳ ግብፃውያንን መጉዳት ፈለገ፣ ከዚህ የተነሳ በእነርሱ ላይ መከራ ላከባቸው፣ መቅሰፍት ደግሞ አመጣባቸው” (ሰውኛ ዘይቤ እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ሌሎችን ለመጉዳት የሚያነሳሳ ቁጣ
ጸሐፊው እግዚአብሔር ለግብጻውያን የሰራውን ስራ መግልጽ ቀጥሏል።
ዘማሪው ስለ ቁጣ ሲናገር እግዚአብሔር ህዝቡን እንዲቀጣ ለማመቻቸት ቀድሞ የሚወጣ ሰው እንደሆነና ሰዎች እንዲራመዱበት መንገዱን ደልዳላ የሚያደርግ እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ በጣም ስለተቆጣ እነርሱን ለመጉዳት ማድረግ የሚችለውን ማንኛውንም ነገር አደረገ” ወይም “ቁጣው ታላቅ ጦር ሰራዊት እነደሆነ ያህል ለጦርነት ለመዝመት ደልዳላ መንገድ ሰራ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ሰውኛ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ ግብፃውያንን ከሞት አልጠበቃቸውም” ወይም “ግብፃውያን በህይወት እንዲኖሩ አልፈቀደላቸውም”
አሳፍ ስለ መቅሰፍት ሲናገር ግብፃውያንን ለመጉዳት የሚሄድ ሰው እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁሉም በመቅሰፍት በጣም እንዲታመሙ አደረጋቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ሰውኛ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የእያንዳንዱን ቤተሰብ ወንድ ልጅ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የመጀመሪያ ወንዶች ልጆች” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ድንኳን” የሚለው ቃል ለቤተሰብ ምትክ ስም ነው፡፡ “ካም” የሚለው ቃል ደግሞ በቅድመ አያታቸው ስም ግብፃውያንን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በግብጽ ቤተሰቦች መካከል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን የሰራውን ስራ መግልጽ ቀጥሏል።
ጸሐፊው እስራኤላውያን እንደ በግ እንደሆኑ አድርጎ ተናግሯል፡፡ ይህ የሚያሳየው እግዚአብሔር እረኛ ለበጎቹ እንደሚያደርገው ህዝቡን እንደሚንከባከብና እንደሚጠብቅ ነው፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሉ በሙሉ ሸፈናቸው
ጸሐፊው እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን የሰራውን ስራ መግልጽ ቀጥሏል።
“ቀኝ እጅ” የሚሉት ቃላቶች ለሀይል ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ በራሱ ሀይል ለራሱ አሸነፈ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን በአንድ ወቅት ሌሎች ህዝቦች ይኖሩበት በነበረው ምድር ርስታቸውን አከፋፈላቸው ወይም 2) እግዚአብሔር በአንድ ወቅት ከርስታቸው ወደ ሌላ አውጥቶ ለሰደዳቸው አህዛብ ርስታቸውን አካፈላቸው፡፡ “ሁልጊዜ ለእነርሱ የሚሆን ምድር ሰጣቸው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) እርሱ እስራኤላውያንን በምድሪቱ በራሳቸው ድንኳኖች አኖራቸው ወይም 2) እርሱ እስራኤላውያንን ሌሎች ህዝቦችን አባርሮ ባወጣበት ድንኳኖች አኖራቸው፡፡ እነዚህ “ድንኳኖች” አብዛኛዎቹ እውነተኛ ቤቶች ነበሩ፣ እነዚህ ቤቶች ደግሞ ሌሎች ህዝቦች በውስጣቸው የኖሩባቸውና እስራኤላውያኑ ራሳቸው የኖሩባቸው ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በራሳቸው ቤት” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን የሰራውን ስራ መግልጽ ቀጥሏል።
እነዚህ ቃላቶች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ጸሐፊው እነዚህን የተጠቀመው እግዚአብሔር ለእነርሱ የሚያስፈልጋቸውን እንደሚያዘጋጅላቸው ወይም እንደተናገረው ክፉውን እንደሚቀጣ እስራኤላውያን ፈፅመው እንደማያምኑ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር አደርገዋለሁ ብሎ የተናገረውን ነገር ማድረግ እንደሚችል እርሱን ከማመናቸው በፊት እንዲያረጋግጥላቸው ፈለጉ፡፡ ይህን በ መዝሙረ ዳዊት 78:18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ለመታዘዝ እንቢ አሉ
እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ጸሐፊው ሁለቱንም ሀረጎች የተጠቀመባቸው እስራኤላውያን እናደርጋለን ብለው የተናገሩትን ነገር ለእግዚአብሔር እንዳላደረጉ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን የሰራውን ስራ መግልጽ ቀጥሏል።
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ትይዩነት ያላቸው ሲሆን ሁለቱም ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን የሰራውን ስራ መግልጽ ቀጥሏል።
አሳፍ ስለ እግዚአብሔር ሀይልና ክብር ሲናገር እነዚህ ሁለቱ ሰዎች ሊይዟቸውና ሊሸከሟቸው የሚችሉ ቁሳዊ እቃዎች እንደሆኑ አድርጎ ገልጧቸዋል፡፡ “ሀይል” እና “ክብር” የሚሉት ቃላቶች ምናልባት ለቃል ኪዳኑ ታቦት ምትክ ስሞች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ “እጅ” የሚለው ቃል ለጠላት ሀይል ምትክ ስም ነው፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቹ የከበረውን የቃል ኪዳኑን ታቦት እንዲማርኩት ፈቀደ፤ ታቦቱን የፈለጉትን ማንኛውንም ነገር ሊያደርጉበት እንዲችሉ ለእነርሱ አሳልፎ ሰጣቸው” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን የሰራውን ስራ መግልጽ ቀጥሏል።
አሳፍ ስለ እግዚአብሔር ህዝብ ሲናገር እግዚአብሔር እንደ ስጦታ ለሌሎች የሚሰጣቸው ትንሽ እቃ እንደሆኑ፣ በጦርነት ለሚከሰት ሞት ምትክ ስም የሆነውን ሰይፍ ደግሞ ስጦታውን ሊቀበል የሚችል ሰው እንደሆነ አደርጎ ገልጧቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ሌሎች ሰዎች ህዝቡን በጦርነት ውስጥ እንዲገድሏቸው ፈቀደ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ሰውኛ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ለዘላለም የራሱ ይሆናል ብሎ የተናገረላቸው ህዝቡ ላይ ተቆጣ”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) “ጎልማሶቻቸውን በሙሉ ለመግደል ጠላት እሳት ተጠቀመ” ወይም 2) “ጎልማሶቻቸው በጦርነት ውስጥ እሳት ደረቅ ሳርን እንደሚያቃጥል እንደዚሁ በፍጥነት ሞቱ፡፡” እነዚህ ሰዎች የጦር መሳሪያ እንደተጠቀሙ የሚያሳይ መልእክት አታስተላልፍ፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“መብላት” ማንኛውንም ነገር በጣም በፍጥነት መብላት ነው፡፡
ሰዎች ሲያገቡ የሚፈፀም ስርአት
እዚህ ላይ “ሰይፍ” የሚለው ቃል በሰይፍ የሚዋጉ ወታደሮችን የሚወክል ነው፡፡ “በሰይፍ ወደቁ” የሚለው ሀረግ ፈሊጥ ሲሆን በጦርነት መካከል መሞት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ካህናቶቻቸው በጦርነት መካከል ሞቱ” ወይም “ጠላት ካህናቶቻቸውን በሰይፍ ገደላቸው” (ምትክ ስም እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) አንድ ሰው መበለቶች እንዳያለቅሱ አስገደዳቸው ወይም 2) ብዙ ካህናቶች ከመሞታቸው የተነሳ አግባብነት ያለው የቀብር ስርአት ለመፈፀም ጊዜ አልነበረም፡፡
ባሎቻቸው የሞቱባቸው ሴቶች
ጌታ ለተወሰነ ጊዜ ስራ ስለ አለመስራቱ ሲናገር እርሱ ተኝቶ እንደነበረ ተደርጎ ሲገለፅ፣ ስራ መጀመሩ ደግሞ ከእንቅልፍ መነሳቱ ተደርጎ ተገልጧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ከእንቅልፍ እንደነቃ ያህል ስራ መስራት ጀመረ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፦ 1) ብዙ የወይን ጠጅ እንደጠጣና እንደሰከረ ከስካሩም በመንቃቱ ምክንያት ለመዋጋት እንደፈለገ በቁጣም እንደተሞላ ተዋጊ ወይም 2) ብዙ የወይን ጠጅ እንደጠጣ ነገር ግን አሁን ማሰብ እንደቻለና ከመተኛቱ የተነሳ በሚገባ እንደተዋጋ ተዋጊ፡፡
ጸሐፊው እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን የሰራውን ስራ መግልጽ ቀጥሏል።
እዚህ ላይ “ድንኳን” የሚለው ቃል ለቤተሰብ ምትክ ስም ነው፡፡ በዚህ ሀረግ ድንኳን የዮሴፍን ልጆች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የዮሴፍ ልጆች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ኤፍሬም የዮሴፍ ልጅ ነበር፡፡
የጽዮን ተራራ የሚገኘው የይሁዳ ነገድ ይኖርበት በነበረው ምድር ነው፡፡
የዚህ ንፅፅር ዘይቤ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፡- 1) እግዚአብሔር መቅደሱን እንደ ሰማያት ከፍ አድርጎ ሰራት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መቅደሱን አንደ ሰማያት ከፍ አድርጎ ሰራት” ወይም 2) እግዚአብሔር መቅደሱን እንደ ሰማያት የማይናወጥ አድርጎ ሰራት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰማያት ለዘላለም ፀንተው እንደሚኖሩ እንደዚሁ መቅደሱን ለዘላለም ፀንታ እንድቅቆም አድርጎ ሰራት” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ግስ የተሰጠው ከቀደመው መስመር ሊሆን ይችላል፡፡ ጸሐፊው የእግዚአብሔርን መቅደስ ቋሚነት ከምድር ቋሚነት ጋር አነፃፅሮታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምድር በቋሚነት እንደሚኖር እንዲሁ እርሱ መቅደሱን በቋሚነት እንዲኖር አድጎ ሰራት፡፡” (አስጨምሬ እና ተንጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር የሰራውን ስራ መግልጽ ቀጥሏል።
“በጎች በደህንነት እንዲጠበቁ የሚያደርግ በዙርያው ግድግዳ ያለው ስፍራ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እረኛ” የሚለው ቃል ሌሎች ሰዎችን ለሚመራና ለሚጠብቅ ሰው ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ህዝቡን የያዕቆብን ልጆች፣ ርስቱንም እስራኤልን ይመራና ይጠብቅ ዘንድ ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለዘላለም የራሱ ይሆኑ ዘንድ የመረጣቸው ህዝብ” ይህን በ መዝሙረ ዳዊት 78:62 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
“ጠበቃቸው” የሚለው ቃል ለመምራትና ለመጠበቅ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዳዊት እነርሱን መራቸው፣ እነርሱን ጠበቃቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩነት በዕብራውያን ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህ አሳፍ የፃፈው መዝሙር ነው፡፡” ይህ በ መዝሙረ ዳዊት 50:1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
“ለአንተ ለዘላለም የሚሆን ምድር” ይህ በ መዝሙረ ዳዊት 68:9 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
“ደም” የሚለው ቃል ለንፁሀን ሰዎች ህይወት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ ደም ማፍሰስ ንፁሀን ሰዎችን መግደል ነው፡፡ አብዛኛው ሰዎች ዉሀ በየቀኑ ያያሉ፣ ስለዚህ ደም እንደ ውሀ የተለመደ ነገር እንዲሆን ብዙ ንፁሀን ሰዎች መሞት ነበረባቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እጅግ በጣም ብዙ ንፁሀን ሰዎች ከመግደላቸው የተነሳ ደማቸው ዝናብ ከዘነበ በኋላ እንደሚፈስስ ውሀ ደማቸው በየቦታው ፈሰሰ” (ምትክ ስም እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“መዘባበቻ እና መሳቂያ የሚሉት ቃላቶች ሌሎች ለሚዘባበቱባቸው፣ ለሚስቁባቸውና ለሚሳለቁባቸው ምትክ ስሞች ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ ጎረቤቶቻቸው የሚስቁባቸውን የሚሳለቁቸው ሰዎች ሆነናል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እኛ” የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ህዝብ ነው፡፡
አንድን ሰው ለማዋረድ የሚደረግ ብርቱ ሳቅ ነው፡፡
ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “የቅናት ቁጣህ እንደ እሳት መንደዱን ፈፅሞ የሚቆም አይመስልም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ቁጣ” የሚለው ረቂቅ ስም ቁጡ ተብሎ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቀናተኛና ቁጡ ትሆናለህን” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተነፃፃሪ ዘይቤ የእግዚአብሔር ቁጣ መገለጠ ነገሮች ከሚያጠፋ እሳት ጋር ያነፃፅረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አጠፋን” (ተነጻጻሪ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ጥንድ ሀረጎች እያንዳንዳቸው ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን በአንድ ላይ የተጣመሩት አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ እግዚአብሔር መአት ሲናገር ፈሳሽ እንደሆነ አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ስለተቆጣህ ህዝቦችን ቅጣቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስም” የሚለው ቃል ለሰውየው ሀይልና ስልጣን ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የአንተ ያልሆኑት ወይም እንድትረዳቸው ለማይጠይቁህ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ያዕቆብ” የሚለው ቃል ልጆቹ ለሆኑት ለእስራኤል ህዝብ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤልን ህዝብ ሙሉ በሙሉ አጠፏቸው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“የአባቶቻችንን ሀጢአት ማሰብህን አቁም፣ ስለ እነርሱም እኛን አትቅጣን” ወይም “ስለ አባቶቻችን ሀጢአት እኛን ይቅር በለን”
ጸሐፊው ስለ ህዝቡ ደካማነትና ሀዘንተኛ መሆን ሲናገር በዝቅተኛ ስፍራ እንዳሉ አድርጎ ገልጧቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ በጣም ደካሞች ነን” ወይም “እኛ በጣም አዝነናል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ደህንነት” የሚለው ቃል “አዳነ” በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡- “ያዳነን አምላክ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“ስም” የሚለው ቃል ለመልካም ስሙ፣ ስለእርሱ ሰዎች ለሚያውቁት ነገር ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ስለ አንተ ክብር ያውቁ ዘንድ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የእግዚአብሔር ስም ሁለንተናዊ ማንነቱንና የሚገባውን ክብር የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች አንተን ያከብሩ ዘንድ” ወይም “ስለ ራስህ ስም ብለህ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ህዝቦች “አምላካቸው የት አለ?” ብለው መናገር መቻል የለባቸውም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማንጓጠጥ እንደ አረፍተ ሀሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አምላካቸው ምንም ሊያደርግ አይችልም!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ደም ማፍሰስ ንፁሀን ሰዎችን ለመግደል ምትክ ስም ነው፡፡ ይህ በገቢር ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ህዝቦች የገደሏቸውን የንፁሀን አገልጋዮችህን በቀል አንተ ስታደርገው በአይናችን ፊት መመልከት መንገድ ተበቀልላቸው” (ምትክ ስም እና መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“በአይናችን” ወይም “በአካል በተገኘንበት”
አሳፍ በመከራና በሀዘን ውስጥ የነበሩት እስረኞች ስላሰሙት ሰቆቃ ሲናገር በንጉስ ፊት እንደሚቀርብ ሰው አድርጎ ገልፆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስረኞችን ሰቆቃ በጥንቃቄ አድምጥና እርዳቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ አና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሞት የተፈረደባቸውን ሰዎች የሚያመለክት ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዲሞቱ የተፈረደባቸው ሰዎች” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ የጎረቤት አገሮች በእስራኤል ላይ የሰሩት ክፉ ስራ እንደ “መዘባበት” እንደሆነና እነዚህ ስድቦች እንደ ቁሳቁሶች እንደሆኑ አድርጎ ተናግሯል፡፡ እነዚህን ድርጊቶች እንዲቆጥርባቸው ጌታን ይጠይቃል፣ የጎረቤት አገሮች ስላደረጉት ሰለ እያንዳንዱ ድርጊት በእነዚህ የጎረቤት አገሮች ላይ ሌላ አካል አስነስቶ ሰባት እጥፍ ክፉ ስራ በእነርሱ ላይ እዲያደርግባቸው ጌታን ይጠይቃል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“መልስላቸው” ወይም “መልሰህ ስጣቸው”
በተቀመጡበት በጉልበታቸውና በታፋቸው፡፡ ይህ “በቀጥታና በግለሰብ ደረጃ” ለመፈፀሙ ተለዋጭ ቀይቤ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በጎች” የሚለው ቃል እረኛ ለሚጠብቃቸውና ለሚመራቸው ረዳት አልባ ሰዎች ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ የምትጠብቀንና የምትመራን እኛ ህዝብህ ለዘላለም እናመሰግንሀለን” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሚመጣው ትውልድ በሙሉ የሰራኸውን መልካም ነገሮች በሙሉ እንዲያውቁ በእርግጠኝነት እናደርጋለን”
ይህ ሰዎች ጌታን የሚያመሰግኑባቸው እርሱ የሰራቸው ነገሮችን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ስለ ሰራሀቸው ነገሮች አንተን ማመስገን እንዲቀጥሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነ ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ይህ የመዘምራን አለቃ ሆኖ አምልኮ የሚመራውን ያመለክታል፡፡ ይህ በመዝሙር 4፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ የዝማሬን ዐይነት ሊያመለክት ይችላል፡፡ ይህ በመዝሙር 45፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ይህ አሳፍ የጻፈው መዝሙር ነው፡፡"ይህ በመዝሙር 50፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
አሳፍ እግዚአብሔር እርሱ እስራኤልን እንደሚመራና እንደሚጠብቅ አድርጎ ይጠቅሳል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ዮሴፍ" የሚለው ቃል የእስራኤልን ያመለክታል፡፡ አሳፍ ስለ ህዝቡ እነርሱ በጎቹ እንደሆኑ እና እረኛቸው የሆነው ያህዌ ደግሞ እንደሚጠብቃቸው አድርጎ ይናገራል፡፡ "እንደ በግ መንጋ የዮሴፍን ትውልድ የምትመራ ሆይ" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዮሴፍ እስራኤልን ይወክላል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኪሩቤል በቃል ኪዳኑ ታቦት ላይ የሚገኙ መሆናቸውን ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፍት ብዙውን ጊዜ የቃል ኪዳኑ ታቦት፣ በላይ በሰማይ በዙፋኑ የተቀመጠው የያህዌ የእግሩ መቆሚያ እንደሆነ አድርገው ይናገራሉ፡፡ "በቃል ኪዳኑ ታቦት ከኩሩቤል በላይ በዙፋንህ የተቀመጥህ ሆይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
አሳፍ ስለ እግዚአብሔር እርሱ ብርሃንን የሚሰጣቸው ፀሐይ እንደሆነ እና ለመልካምነት ዘይቤ አድርጎ ይናገራል፡፡ "ብርሃን ስጠን" ወይም "የምንኖርበትን ትክክለኛ ህይወት አሳየን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"አንቀሳቅስ" የሚለው ሀረግ "ወደ ድርጊት አምጣው" የሚል ትርጉም አለው፡፡
ጸሐፊው ያህዌ ለእነርሱ የሚያሳየውን ሞገስ ያህዌ በላያቸው ብርሃን እንዳበራ አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ "ለእኛ ሞገስ ስጠን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ " እባክህ አድነን" ወይም "ስለሆነም ልታድነን ትችላለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤል
"የእንባ እንጀራ" እና "ይጠጡ ዘንድ እንባ" የሚሉት ቃላት ለማያቋርጥ ሀዘን ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ "ሁሉም በመከራ ውስጥ እንዲኖሩ አደረግህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
አሳፍ በእስራኤል ህዝብ ምትክ ተናገረ፡፡ በቁጥር 8 እግዚአብሔር፣ ሰው ምድርን መንጥሮ የወይን ተክልን እንደሚተክልባት ሁሉ እስራኤልን በምድራቸው የመሰረተበትን መንገድ መናገር ይጀምራል፡፡ የወይን ተክሉ ምሳሌ እስከ ቁጥር 16 ድረስ ይቀጥላል፡፡
ጸሐፊው እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ሞገሱን እንዳደረገ የሚገልጸው ያህዌ በላያች እንዳበራ አድርጎ ነው፡፡ ይህ በመዝሙር 80፡3 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በእኛ ላይ ሞገስህን አደረግህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ ታድነናለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
አሳፍ የእስራኤልን ህዝብ ወደ ሌላ ስፍራ ተወስዶ ሊተከል ከተዘጋጀ ወይን ጋር ያነጸጽራል፡፡ "አንተ እኛን፣ እንደ ወይን ከግብጽ አወጣኸን" (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ዘማሪው ስለ ህዝቡ ያህዌ በሌላ ስፍራ ወስዶ እንደ ተከለው ተክል አድርጎ ይናገራል፡፡ "አንተ ህዝብን፣ ከምድራቸው አውጥተህ ለእኛ ሰጠኸን እናም ወይንህን በዚያ ተከልክን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ ህዝብ ለቆ እንዲወጣ አስገደድክ"
አሳፍ ስለ እስራኤል በምድራቸው የወይን እርሻ ውስጥ እንዳለ የወይን ተክል አድርጎ እስራኤልን መናገሩን ቀጥሏል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ምድሩን ለወይን መነጠርክ"
"ወይኑ ስር ሰደደ" ወይም "የወይን ለክሉ ማደግ ጀመረ"
"ቅርንጫፉ ምድሩን ሸፈነ
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጥላዎቿ ተራሮችን፣ ቅርንጫፎቿ የእግዚአብሔርን ዝግባ ሸፈኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔር ዝግባዎች በቅርንጫፎቿ ተሸፍነው ነበር፣" ግሱ የተወሰደው ከቀደመው ዐረፍተ- ነገር ነው፡፡ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ቅርንጫፎቿ የእግዚአብሔርን ዝግባ ሸፈነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ረጃጅሙ የዝግባ ዛፎች፣" ከእስራኤል በስተሰሜን በሊባኖስ ምድር "በተራሮች" ላይ ያደጉ የዝግባ ዛፎች፣ ወይም 2) "የእግዚአብሔር የራሱ የዝግባ ዛፎች"
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ረጃጅሙ የዝግባ ዛፎች፣" ከእስራኤል በስተሰሜን በሊባኖስ ምድር "በተራሮች" ላይ ያደጉ የዝግባ ዛፎች፣ ወይም 2) "የእግዚአብሔር የራሱ የዝግባ ዛፎች"
ከእስራኤል ምዕራብ የሜድትራንያን ባህር
ከምድር መብቀል የጀመረ የአዲስ የተክል ክፍል
አሳፍ ስለ እስራኤል በምድራቸው የወይን እርሻ ውስጥ እንዳለ የወይን ተክል አድርጎ እስራኤልን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
የድንጋይ ቅጥር፣ የእንጨት አይደለም
x
አሳፍ ስለ እስራኤል በምድራቸው የወይን እርሻ ውስጥ እንዳለ የወይን ተክል አድርጎ እስራኤልን መናገሩን ጨረሰ፡፡
ጸሐፊው እግዚአብሔር ይረዳው ዘንድ ዘወር እንዲልለት ይፈልጋል፡፡ ይህ ይበልጥ ግለጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ወደ እኛ ዘወር በል" ወይም "ዳግም ወደ እኛ መጥተህ እርዳን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ተመልከት"
ጸሐፊው እስራኤልን ከወይን ተክል ጋር ማነጻጸሩን ቀጥሏል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ቀኝ እጅ የሚወክለው የያህዌን ሀይል እና መቆጣጠር ነው፡፡ "ይህች አንተ ያህዌ የተከልካት ስር ናት" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ከምድር መብቀል የጀመረ የአዲስ የተክል ክፍል፡፡ ይህ በመዝሙር 80፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ወደቁ፤ ከግሳጼህ የተነሳ ህዝብህ ጠፋ፡፡" ወይም 2) "ወደቁ፡፡ ከግሳጼህ የተነሳ ጠላቶችህ ይጥፉ!"
ይህ የያህዌን ሀይል እና መቆጣጠር ያመለክታል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የራሱ አድርጎ የመረጠው፣ የእስራኤል ህዝብ፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
በእስራኤል አንድ ሰው ሌላውን ማክበር ሲፈልግ፣ ያሰው ወደ ቀኝ እጁ ተጠግቶ በቀኙ በኩል እንዲቆም ያደርጋል፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዞር ማለት" የሚለው አንድን ሰው ላለመቀበል ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በአዎንታዊ መልክም ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተን መታዘዝ እና ማምለክ አናቆምም" ወይም "እኛ ሁልጊዜም አንተን እናመልካለን እንታዘዛለንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ያህዌ ለእነርሱ ሞገስ መስጠቱን የሚገልጸው የያህዌ ፊት በላያቸው ብርሃን እንዳበራ አድርጎ ነው፡፡ ይህ በመዝሙር 80፡3 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በእኛ ላይ ሞገስህ አድርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ ታድነናለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነ ግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
የአሳፍ መዝሙር፡፡
"ይህ በመዘምራን አለቃ ለአምልኮ የሚዜም ነው"
ይህ ምናልባት የሙዚቃን/ዝማሬን አይነት ያመለክት ይሆናል፡፡ በመዝሙር 8፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ይህ አሳፍ የጻፈው ዝማሬ ነው"
"ሀይል/ጥንካሬ" የሚለው ረቂቅ ስም "ጠንካራ" በሚል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እንድንጠነክር የሚያስችለን እግዚአብሔር/ እግዚአብሔር ሀይላችን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ያዕቆብ" የሚወክለው ትውልዶቹን ሁሉ ነው፡፡ "የእስራኤል አምላክ፣ የያዕቆብ ትውልድ ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
በገና እና ከበሮ መሰል የሙዚቃ መሳሪያ/ታምቡሪኒ/ የሙዚቃ መሳሪያ ናቸው
አናቱ ከበሮ የሚመስል የምት መሳሪያሲሆን በዚሪያው ያሉ ቁርጥራጭ ብረቶች እየትርገፈገፉ ድምጽ የሚሰጥ የሙዚቃ መሳሪያ፡፡ (የማይታወቀውን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የጨረቃ ወር መጀመሪያ ነው
ይህ የጨረቃ ወር አጋማሽ ነው
"ክብረ በዓላችን በመጀምርበት ቀን"
እዚህ ስፍራ "ይህ" የሚለው የሚያመለክተው የክብረ በዓሉን ቀን ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የያዕቆብ አምላክ ይህን ሥርዐት ሰጠ" ወይም "የያዕቆብ አምላክ ይህን አዘዘ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ያዕቆብ የሚወክለው ትውልዱን ሁሉ ነው፡፡ "የእስራኤል አምላክ፣ የያዕቆብ ትውልድ ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የእስራኤል ህዝብ ባሪያ ከነበሩበት ከግብጽ ምድር እግዚአብሔር ነጻ ያወጣቸውን ታሪካዊ ወቅት ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ምድር"የሚወክለው ህዝቡን ነው፡፡ "የግብጽ ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እግዚአብሔር መናገር ይጀምራል፡፡
እዚህ ስፍራ "ከጫንቃው ሸክሙን" የሚለው የሚወክለው አስራኤላውያን በግብጽ ውስጥ በባርነት በነበሩበት ጊዜ ይሰሩት የነበረውን የግዴታ ስራ ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቅርጫት መሸከም" የሚለው የሚወክለው አስራኤላውያን በግብጽ ውስጥ በባርነት በነበሩበት ጊዜ ይሰሩት የነበረውን የግዴታ ስራ ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"በታላቁ መከራህ"
እግዚአብሔር ወደ እስራኤላውያን ሲመጣ፣ ሙሉ መገኘቱን እና ክብሩን፣ በጨለማ እና አስፈሪ ደመና ውስጥ ይሰውራል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የእስራኤልን ልጆች በመሪባ በረሃ ውሃ እንደሚሰጣቸው ያምኑ እንደሆነ ለማየት ፈተናቸው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡን በበረሃ በነበሩ ጊዜ የተናገራቸውን አስታወሳቸው፡፡
"ማስጠንቀቂያ የምሰጥህ"
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚለው የሚወክለው የእስራኤልን ህዝብ ነው፡፡ "እስራኤላውያን" ወይም "የእስራኤል ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔን ብትሰማኝ እንዴት በወደድኩ" ወይም "ነገር ግን እኔን መስማት መጀመር ይኖርብሃል!"
እግዚአብሔር የህዝቡን ፍላጎት ሁሉ እንደሚያሟላ የተገለጸው አንዲት እናት ወፍ ጫጩቶቿን በምትመግብበት ሁኔታ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡን ካስጠነቀቀ በኋላ በእርግጥ የሆነውን ተናገረ
"እኔ እንደ ተናገርኩት" ወይም "በእኔ"
እግዚአብሔር ህዝቡን ለደንዳናነቱ እንዲቆይ መፍቀዱ የተገለጸው ጠላት እነርሱን እንዲጎዳቸው አሳልፎ እንደመስጠት ተደርጎ ነው፡፡ "ስለዚህ፣ ለደንዳናው ልባቸው አሳላፌ ሰጠኋቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ህዝቡ እርሱን እንዲታዘዘው መፈለጉ የተገለጸው፣ ህዝቡ በእርሱ መንገድ ወይም ጎዳና እንዲሄድ እርሱ እንደሚፈልግ ተደርጎ ነው፡፡ "እነርሱ ለህጎቼን እንዲጠብቁ እሻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚወክለው የያህዌን ሀይል ነው፡፡ "እኔ አጠፋለሁ" ወይም "እኔ አሸንፋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ እረሱ በሶስተኛ መደብ ይናገራል፡፡ "እኔን የሚጠሉ…ከእኔ አስቀድሞ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"በፍርሃት መጎንበስ" ወይም "በፍርሃት መውደቅ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ እነርሱን ለዘለዓለም አዋርዳቸዋለሁ" ወይም "እኔ እነርሱን ለዘለዓለም እቀጣቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ምርጥ የሆነው ስንዴ በእስራኤል እንዲበቅል ማድረጉ የተገለጸው እርሱ ስንዴውን በቀጥታ ለህዝቡ እንደሚያበላ ተደርጎ ነው፡፡ "እኔ እስራኤላውያን ምርጥ የሆነውን ስንዴ እንዲመገቡ አደርጋለሁ"በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እስራኤል" እና "እናንተ" የሚሉት ሁለቱም የሚያመለክቱት እስራኤላውያንን ነው፡፡
ይህ የጫካ ማርን ያመለክታል፡፡ ንቦች በዓለት ውስጥ በሚገኙ ቀዳዶች ቀፎ ሰርተው በዚያ ስፍራ ማር ያበጃሉ፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው
"ይህ አሳፍ የጻፈው ዝማሬ ነው"
"ሰማያዊው ምክር ቤት" ወይም "በሰማይ የተደረገ ስብሰባ"
"እርሱ ፍርድ ሰጠ፡፡" "ፍርድ" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እርሱ ፈረደ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እነዚህ በሰማይ የሚኖሩ ሌሎች መንፈሳዊ አካላት ናቸው፡፡ "መለኮታዊ አካላት" ወይም "ሰማያዊ ፈራጆች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፤ ወይም 2) እነዚህ እግዚአብሔር ለዳኝነት የሾማቸው ሰዎች ናቸው፡፡ በማንኛውም መንገድ ቢሆን፣ ያህዌ እምላክ እንደሆነው ያሉ አማልዕክት ናቸው ማለት አይደለም፡፡ የዚህ ትርጉም እግዚአብሔር ታላቅ ስልጣን እና ሀይል ሰጥቷቸዋል ማለት ነው፡፡ "መሪዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ያህዌ ጥያቄውን የተጠቀመበት ዳኞች ለህዝቡ በቅንነት ባለመፍረዳቸው ለመውቀስ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎች የሙዚቃ መሳሪያቸውን እዚህ እንዴት እንደሚያዜሙበት ወይም እንደሚጫወቱበት የሚያሳይ ሙዚቃዊ ስያሜ ነው፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ቃል እንዳለ ይጠቀሙበታል፣ አንዳንድ ትርጉሞች ይተዉታል፡፡ ይህ በመዝሙር 3፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ቅጂ/እንዳለ መገልበጥ/ ወይም ቃላትን መዋስ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ድሃ" እና "አባት የሌለው" የሚሉት ስማዊ ቅጽሎች ናቸው፡፡ በቅጽል መልክ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "ድሆች የሆኑ እና ወላጅ የሌላቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
"ለ…ትክክል የሆነውን አድር/ ለ…በጽድቅ ፍረዱ
እዚህ ስፍራ "የተጠቁ" እና "ምስኪኖች" የሚሉት ስማዊ ቅጽሎች ናቸው፡፡ በቅጽል ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "መከራ የሚቀበሉ እና አንዳች ነገር የሌላቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ስማዊ ቅጽሎች ናቸው፡፡ እንደ ቅጽል ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "ድሆች እና እርዳታ ፈላጊ የሆኑ… ክፉ የሆኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል ሀይልን ወይም መቆጣጠርን ይወከወላል፡፡ "ክፉ ሰዎች እነርሱን ማጥቃታቸውን ከልክሉ/አስቁሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "እነርሱ" የሚለው አማልዕክትን ያመለክታል፤ ወይም 2) "እነርሱ" የሚለው ክፉ ሰዎችን ያመለክታል፡፡
ክፉ ነገር ማድረግ የተገለጸው በጣም ጨለማ በሆነ ስፍራ እንደሚመላለሱ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የመሰረተውን የሞራል ስርዓትን የጣሱ ዳኞች የተገለጹት አማልዕክት ምድርን እንዳናወጡ እና ምድር እንደፈራረሰች ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ፈራረሰ
እዚህ ስፍራ "አማልዕክት" የሚለው የሚያመለክተው በመዝሙር 82፡1 ላይ የሚገኙትን እነዚያኑ ወገኖች ነው፡፡ ይህ የሚያመለክተው መንፈሳዊ ፍጥረቶችንም ሆነ ሰዎችን፣ ያህዌ እንደሆነ ያሉ አምላክ አይደሉም፡፡ ቃል በቃል የእርሱ ወንዶች ልጆች ናቸው ማለትም አይደለም፡፡ "አማልዕክት" እና "የልዑሉ ወንዶች ልጆች" ብሎ በመጥራት ያህዌ ለእነርሱ ትልቅ ሀይል እና ስልጣን መስጠቱን ያረጋግጣል፡፡
ያህዌ ስለ እራሱ "ልዑሉ/ እጅግ ከፍ ያለው" በማለት ይገልጻል፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሆኖም እናንተም"
ይህ ሰው የሚሞት መሆኑ የሚገለጽበት መንገድ ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ዳግም ይናገራል
እዚህ ስፍራ "ምድር" ህዝቡን ይወክላል፡፡ "በምድሪቱ ህዝብ ላይ ፍረድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የምድር ወገኖች ሁሉ የአንተ ርስት ናቸውና፡፡" ያህዌ ህዝብን በሙሉ የራሱ አድርጎ ይወስዳል ደግሞም በእነርሱ ላይ መግዛት የተገለጸው ህዝቦች ሁሉ የእርሱ የሚገዛቸው ሀብቱ ተደርገው ነው፡፡ "አንተ በአገራት ሁሉ ህዝብ ላይ ትገዛለህና" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አገራት" የሚለው የሚወክለው የአገራትን ህዝብ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነግጥም እና ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ይህ አሳፍ የጻፈው ዝማሬ ነው"
"እኛን ለመርዳት አንዳች አለማድረግ"
እዚህ ስፍራ "ሁከት መፍጠር" ማለት እነርሱ አመጽ እያስነሱ እና በእግዚአብሔር ላይ እያመጹ ነው ማለት ነው፡፡ "እነሆ፣ ጠላቶችህ በአንተ ላይ አምጸዋል"
"እራሳቸውን ቀና እያደረጉ" የሚለው ሀረግ በእግዚአብሔር ላይ እያመጹ ነው የሚለው መገለጫ ነው፡፡ "አንተን የሚጠሉ አንተን እየተቃወሙ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ የጠበቅካቸው" ይህ እስራኤላውያንን ያመለክታል፡፡
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚወክለው የአንድን ሰው ክብር ወይም መታሰቢያ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ማንም ከእንግዲህ የእስራኤላውያንን የቀድሞ ህልውና አያስታውስም" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ጠላቶችህ በአንድ እቅድ ተስማሙ"
"አንተን ለመቃወም ህብረት አደረጉ"
ጸሐፊው እስራኤልን ለማጥፋት የሚፈልጉ ወገኖችን መዘርዘሩን ይቀጥላል፡፡
ይህ የሚያመለክተው በድንኳን የሚኖሩ የኤዶም ሰዎችን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ ምስራቅ የሚኖሩ የህዝብ ወገኖች ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ የሚወክሉት የእያንዳንዱን አካባቢ ሰዎች ወይም ነገድ ነው፡፡ "የጌባል ሰዎች፣ አሞናውያን፣ አማሌቃውያን…ፍልስጥኤማውያን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከሙት ባህር በስተ ደቡብ የሚገኝ አካባቢ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአሦር ህዝብን ይወክላል፡፡ "የአሦር ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሞዓብንና የአሞንን አገር ሰዎች ያመለክታል፡፡ መረጃውን ይበልጥ ግልጽ ማድረግ ትችላላችሁ፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎች የሙዚቃ መሳሪያቸውን እዚህ እንዴት እንደሚያዜሙበት ወይም እንደሚጫወቱበት የሚያሳይ ሙዚቃዊ ስያሜ ነው፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ቃል እንዳለ ይጠቀሙበታል፣ አንዳንድ ትርጉሞች ይተዉታል፡፡ ይህ በመዝሙር 3፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ቅጂ/እንዳለ መገልበጥ/ ወይም ቃላትን መዋስ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔርን የእስራኤልን ጠላቶች በቀድሞ ጊዜ እንዳደረገው ድል እንዲያደርጋቸው ይጠይቃል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ምድያም" የሚለው የሚወክለው የምድያምን ሰዎች ነው፡፡ "በምድያም ላይ እንዳደረግከም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ኢያቢስ የሔሬብ ንጉሥ ነው፡፡ ሲሳራ የኢያቢስ ጦር አዛዥ ነበር፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሰሜን እስራኤል የሚገኝ ወንዝ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሰሜን እስራኤል የሚገኝ ከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት የሲሳራ እና ኢያቢስ በድኖች ሳይቀበሩ በሜዳ ወድቀው ይቀራሉ ማለት ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ወደ እግዚአብሔር ባለፉት እርሱ ድል ያደረጋቸውን ሌሎች ጠላቶቻቸውን ማስታወሱን ይቀጥላል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ የነገሥታት ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው የሚያመለክተው ሔሬብ፣ ዜብ፣ ዛብሄል እና ስልማን ነው፡፡
ይህ የሚናገረው የእስራኤል ምድር በጎች የሚሰማሩበት የግጦሽ ስፍራ በማድረግ እና እግዚአብሔር በዚያ ላይ እረኛ እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር የእስራኤልን ጠላቶች በጠቅላላ ማጥፋቱን ለመግለጽ ተነጻጻሪ ዘይቤን ይጠቀማል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለቱም ሀሳቦች ስለ እግዚአብሔር ጠላቶቹን እርሱ አውሎ ነፋስ እንደሆነ እና እነርሱን በቀላሉ እንደሚጠርጋቸው ይገልጻሉ፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሁለቱም ሀሳቦች የእግዚአብሔር ቅጣት እሳት እንደሆነ እና የእግዚአብሔርን ጠላቶች ደግሞ በእሳቱ እንደሚቃጠሉ ነገሮች አድርገው ይናገራሉ፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሁለቱም ሀሳቦች እግዚአብሔር ጠላቶቹን በማዕበሎች እንዲያጠፋቸው ይጠጥቃሉ፡፡(ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ፊት" የሚወክለው ማለውን ማንነት/ሰው ነው፡፡"በጣም አሳፍራቸው" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚወክለው የእግዚአብሔርን ሀይል ነው፡፡ የእግዚአብሔር ጠላቶች እግዚአብሔር ሀያል ለመሆኑ እውቅና እንደሚሰጡ የተገለጸው ያህዌን ለማግኘት እንደሚፈልጉ ተደርጎ ነው፡፡ "አንተ ሀያል መሆንህን እውቅና ይሰጣሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የእግዚአብሔር ጠላቶች እግዚአብሔር ሀያል መሆኑን አምነው ተቀበሉ፤ ወይም 2) የእግዚአብሔር ጠላቶች እግዚአብሔርን እርዳታ ይለምናሉ፤ ወይም 3) የእግዚአብሔር ጠላቶች እርሱን ማምለክ እና መታዘዝ ይጀምራሉ፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እንዲያፍሩ እና ለዘለዓለም እንዲፈሩ አድርጋቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"በሀፍረታቸው ይወገዱ/ይሙቱ)
ይህ ጸሐፊው ለእግዚአብሔር ልመና በሚያቀርብበት ጊዜም ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እንዲረዱ አድርጋቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እግዚአብሔር በምድር ላይ የሁሉም ገዢ መሆኑ የተገለጸው እርሱ ከማንኛውም ነገር በላይ ከፍ ብሎ እንደሚገኝ ተደርጎ ነው፡፡ " ከፍ ያልክ፣በምድር ላይ የሚገኙ ነገሮችን ሁሉ የምትገዛ ነህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነግጥም እና ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ይህ ለመዘምራን መሪ በአምልኮ ጊዜ የሚውል ነው"
ይህ ምናልባት የሙዚቃን/ዝማሬን አይነት ያመለክት ይሆናል፡፡ በመዝሙር 8፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ይህ የቆሬ ልጆች የጻፏቸው መዝሙሮች ናቸው"
"እንዴት ውብ"
"በያህዌ አደባባይ መሆን እፈልጋለሁ"
እዚህ ስፍራ "አደባባይ" የሚወክለው ቤተ መቅደስን ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጉጉት ዝያለሁ" ወይም "ይህን እጅግ ከመፈለጌ የተነሳ ደክሜያለሁ"
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚወክለው ጠቅላላ ስብዕናን ነው፡፡ "በመላው ማንነቴ ፈለግሁ" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት እግዚአብሔር ህያው ነው፣ ደግሞም እርሱ ሌሎች ነገሮች ሁሉ አንዲኖሩ የማድረግ ሀይል አለው፡፡
እነዚህ የወፍ አይነቶች ናቸው፡፡ (የማይታወቀውን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት አገኘች" ወይም "ቤት ሰራች"
እዚህ ስፍራ "አገኘች" ወይም "ሰራች" የሚሉት ቃላት ባይጠቀሱም የታወቁ ናቸው፡፡ "ድንቢጥ እንኳን ቤቷን አገኘች" ወይም "ድንቢጥ እንኳን ቤቷን ሰራች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
"እንቁላልዋን የምትጥልበት እና ጫጬቶቿን የምትንከባከብበት"
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "እነርሱ" የሚለው ቤተመቅደሱን በቋሚነት የሚያገለግሉ ካህናትን ያመልክታል፤ ወይም 2) "እነርሱ" የሚለው የሚያመለክተው በቤተ መቀደሱ መጥተው የሚያመልኩ ሰዎችን በአጠቃላይ ነው፡፡
"አንተን ደግመው ደጋግመው ማወደሳቸውን ይቀጥላሉ"
እዚህ ስፍራ "ሰው" የሚያመለክተው በአጠቃላይ ሰዎችን ነው፡፡ (የስማዊ ሀረግ ክፍል እና ወንዴ መጠሪያ/ቃላት ሴቶችን ሲያካለትት የሚለውን መልከቱ)
ስለ እግዚአብሔር የተነገረው ሀይል በእርሱ እንደሚገኝ ተደርጎ ነው፡፡ "አንተ ያበረታሃቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ ልባዊ ምኞትን ያመለክታል፡፡ "እስከ ጽዮን መድረስ የሚወዱ" ወይም "በእውነት እስከ ጽዮን መድረስ የሚፈልጉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በዙሪያው ከሚገኘው መሬት ከፍ ብለው የተገነቡ መንገዶች
ቤተመቅደሱ የሚገኘው ጽዮን ተብሎ በሚጠራው በእየሩሳሌም በሚገኘው ከሁሉም ከፍ ባለው ኮረብታ ላይ ነበር
ይህ የሚያመለክተው ደረቅ እና የማይታረስ ስፍራን ነው፡፡ አንዳንድ የመጽሐፍ ቅጂዎች "የባካ ሸለቆ" የሚል ይጨምራሉ፡፡ "ባካ" ማለት "ለቅሶ" ማለት ነው፡፡
ይህ ማለት ከክረምቱ አስቀድሞ በበልግ የሚዘንበው ዝናብ ማለት ነው፡፡ ይህም በምዕራባውያን የወር አቆጣጠር በጥቅምት እና ህዳር ወራት ማለት ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "በረከቶች" የሚለው ቃል በደረቅ ምድር የሚኖሩ ሰዎችን ደስተኛ ለሚያደርግ የኩሬ ውሃ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "እነርሱን ደስ የሚያሰኝ የኩሬ ውሃ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ([[rc://*/ta/vo12/translate/figs-metonomy]]) ይመልከቱ፡፡
ይህ እየበረቱ ይሄዳሉ የሚለው የሚገለጽበት መንገድ ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ለማምለክ ወደ ቤተመቅደስ ለመሄድ ብርቱ ፍላጎት ያላቸውን ነው፡፡
ይህ ሰዎች የሙዚቃ መሳሪያቸውን እዚህ እንዴት እንደሚያዜሙበት ወይም እንደሚጫወቱበት የሚያሳይ ሙዚቃዊ ስያሜ ነው፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ቃል እንዳለ ይጠቀሙበታል፣ አንዳንድ ትርጉሞች ይተዉታል፡፡ ይህ በመዝሙር 3፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ቅጂ/እንዳለ መገልበጥ/ ወይም ቃላትን መዋስ የሚለውን ይመልከቱ)
ህዝቡን የሚጠብቀው ንጉሥ የተገለጸው ጋሻ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ "እግዚአብሔር ከንጉሣችን በላይ ይመለከታል" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሚታወቅ መረጃ ሊገጽ ይችላል፡፡ "በሌላ ስፍራ ለሺህ ቀናት ከመሆን በአንተ አደባባዮች ለአንድ ቀን መሆን ይሻለኛል" (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
"1,000" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"በበር ላይ ጠባቂ መሆን" ወይም "በር ላይ መቆም"
ይህ ስማዊ ቅጽል እንደ ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ክፉ ሰዎች" ወይም "ክፉ የሆኑ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
ህዝቡን የሚጠብቀው እና የሚመራው ያህዌ የተገለጸው ፀሐይ እና ጋሻ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ "ያህዌ አምላክ ከፀሐይ እንደሚወጣ ብርሃን ይመራናል፣ ደግሞም እንደ ጋሻ ሆኖ ይጠብቀናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ጸጋ" እና "ክብር" የሚሉት ረቂቅ ስሞች በግሥ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "ያህዌ ለእኛ መልካም ይሆንልናል ደግሞም ያከብረናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ህይወቱን የሚመራበት መንገድ ወይም ድርጊቱ የተገለጸው ያ ሰው እንደሚራመድ ተደርጎ ነው፡፡ "በሀቀኝነት የሚኖር" ወይም "ሀቀኛ የሆኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "ሰው" የሚያመለክተው በአጠቃላይ ሰዎችን ነው፡፡ (የስማዊ ሀረግ ክፍል እና ወንዴ መጠሪያ/ቃላት ሴቶችን ሲያካለትት የሚለውን መልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነግጥም እና ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ይህ የመዘምራን አለቃ ሆኖ አምልኮ የሚመራውን ያመለክታል፡፡
"ይህ የቆሬ ልጆች የጻፏቸው መዝሙሮች ናቸው"
እዚህ ስፍራ "ምድር" የሚወክለው የእስራኤልን አገር እና ህዝብ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የአንድን ሰው ደስተኛ መሆን፣ ጤንነት እና ብልጽግና ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ያዕቆብ" የሚወክለው የያዕቆብን ትውልድ፣ እስራኤላውያንን ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የኃጢአት ይቅርታ የተነገረው አንዳይታይ የተሸፈነ ተደርጎ ነው፡፡ "አንተ እያወቅህ ኃጢአታቸውን ረሳህላቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጸሐፊ ስለ ራሱ የእግዚአብሔር ህዝብ ወገን አድርጎ ያስባል፡፡ "የእኛ ኃጢአት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ ሰዎች የሙዚቃ መሳሪያቸውን እዚህ እንዴት እንደሚያዜሙበት ወይም እንደሚጫወቱበት የሚያሳይ ሙዚቃዊ ስያሜ ነው፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ቃል እንዳለ ይጠቀሙበታል፣ አንዳንድ ትርጉሞች ይተዉታል፡፡ ይህ በመዝሙር 3፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ቅጂ/እንዳለ መገልበጥ/ ወይም ቃላትን መዋስ የሚለውን ይመልከቱ)
ከእንግዲህ እግዚአብሔር በእስራኤላውያን ላይ ቁጣው እንደማይቀጥል የተገለጸው፣ ቁጣ እሳት እንደሆነ እናእግዚአብሔር ከዚያ ፊቱን እንደመለ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ደህንነት" የሚለው ረቂቅ ስም በግሥ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ያዳነን እግዚአብሔር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በእስራኤላውያን መቆጣቱ እንዲያበቃ መለመኑ የተገለጸው፣ ጸሐፊው ደስ አለመሰኘትን እግዚአብሔር እንዲወስደው የሚፈልገው ቁስ አካል እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ መቆጣቱ እንዲያበቃ እየለመነ መሆኑን ለማጉላት ነው፡፡ እነዚህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "እባክህ በእኛ ላይ ለዘለዓለም አትቆጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ጥያቄውን ያዋለው የእስራኤልን ህዝብ ለማበልጸግ እና ዳግም ደስተኛ ለማድረግ ወደ እግዚአብሔር ለሚያቀርበውን ጥያቄ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እባክህ ዳግም ባለጸጎች አድርገን፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ዐረፍተ ነገሩ እንደገና ቢጻፍ፣ "የቃል ኪዳን ታማኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም ሀሳብ "ለአንተ ቃል ኪዳን ታማኝ መሆን" በሚለው ሀረግ ሊገለጽ ይችላል፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጸሐፊው እግዚአብሔር ለህዝቡ ያለውን ታማኝነት እንዲያሳይ የፈለገው እንደዚህ ነው፡፡ ዐረፍተ ነገሩ እንደገና ቢጻፍ፣ "ደህንነት" በሚለው ረቂቅ ስም ውስጥ የሚገኘው ሀሳብ "ዳነ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እናም አድነን" ወይም "እኛን በማዳን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ከህዝቡ ጋር ሰላማዊ ግንኙነት ይኑር" ወይም "ለህዝቡ ሰላም አመጣ"
የአንድ ሰው የቀድሞ መንገዱን መቀየር የተገለጸው ሰውየው በአካል ወደ ሌላ አቅጣጫ እንደዞረ ተደርጎ ነው፡፡ "ሆኖም እነርሱ ዳግም ጥፋት መስራት መጀመር የለባቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለማዳን ዝግጁ መሆኑ የተገለጸው ደህንነት እግዚአብሔር በአንደ ሰው አጠገብ ያስቀመጠው ቁስ አካል እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ "በእርግጥ እግዚአብሔር እነርሱን ለማዳን ዝግጁ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ክብር" የሚወክለው የእግዚአብሔርን መገኘት ነው፡፡ "ከዚያም የክብሩ መገኘት በምድራችን ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ታማኝነት" እና "እምነት የሚጣልበት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች የተገለጹት በአንድነት እንደተገኛኙ ሰዎች ተደርጎ ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር በቃል ኪዳኑ ታማኝ ነው፤ እናም እርሱ ለማድረግ ቃል የገባወን ያደርገዋል፡፡ "እግዚአብሔር ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ነው፤ ሰዎች እርሱን ሊያምኑት እንደሚገባ አረጋግጦላቸዋል" ወይም 2) ከቃል ከዳኑ የተነሳ እና ሰዎች ለእርሱ ታማኝነት መሆናቸውን ምልሽ በመስጠታቸው የእግዚአብሔር ታማኝነት ታይቷል፡፡ "እግዚአብሔር ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ነበር፣ ሰዎችም እርሱን በመታመን ምላሽ ሰጥተዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ምናልባት ተናጋሪው እግዚአብሔር ህዝቡን ወደፊት ዳግም ባለጸጋ የሚያደርግበትን ጊዜ እየገለጸ ሊሆን ይችላል፡፡ "በአንድነት ይገናኛሉ… እርስ በእርስ ይሳሳማሉ"
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ህዝቡ ትክክለኛ የሆነውን ያደርጋል፣ እግዚአብሔርም ህዝቡ በሰላም እንዲኖር ያደርጋል፤ ወይም 2) እግዚአብሔር ትክክል የሆነውን ያደርጋል፣ ህዝቡም በሰላም እንዲኖር ያደርጋል፡፡ በየትኛውም መንገድ ቢሆን ጽድቅ እና ሰላም ረቂቅ ስሞች ናቸው፤ የተገለጹትም እርስ በእርሳቸው እንደሚሳሳሙ ሰዎች ተደርገው ነው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ጓደኛሞች እርስ በእርስ ሰላምታ የሚለዋወጡበት የተለመደ መንገድ ነበር፡፡
በምድር የሚገኙ ሰዎች ለእግዚአብሔር ያላቸው ታማኝነት የተገለጸው ታማኝነት ከምድር የሚበቅል ተክል ተደርጎ ነው፡፡ "ታማኝነት" የሚለው ቃል "ታዛዥ" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እዚህ በምድር ላይ፣ ለእግዚአብሔር ታዛዥ እንሆናለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"ጽድቅ" የሚለው ቃል ረቂቅ ስም ነው፣ የተገለጸውም እግዚአብሔር እንደሚያደርገው ከላይ ሆኖ ወደታች እንደሚመለከት ነው፡፡ "እግዚአብሔር ከሰማይ ወደ እኛ ይመለከታል፣ ደግሞም በእኛ ላይ በትክክል ይፈጽማል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እርሱ በሚሄድበት ስፍራ ሁሉ ትክክል እንደሚያደርግ የተገለጸው ጽድቅ ከእግዚአብሔር ፊት የሚሄድ እና እግዚአብሔር የሚራመድበትን መንገድ እንደሚያዘጋጅ ሰው ተደርጎ ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የእግር ኮቴ" የሚወክለው የእግዚአብሔርን እርምጃዎች ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነግጥም እና ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ደካማ እና እርዳታ ፈላጊ"
ዳዊት ራሱን "የአንተ አገልጋይ" በማለት ይጠቅሳል፣ ይህም ማለት የእግዚአብሔር አገልጋይ ማለት ነው፡፡ "እኔን አገልጋይህን አድነኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማጋነን ነው፡፡ ዳዊት ያለማቋረጥ አልቅሷል፣ ነገር ግን ቃል በቃል ነግቶ እስኪመሽ ሁሉንም ሰአት ማለት አይደለም፡፡ "አለማቋረጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ አጋኖ እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ዳዊት ራሱን "የአንተ አገልጋይ" በማለት ይጠቅሳል፣ ይህም ማለት የእግዚአብሔር አገልጋይ ማለት ነው፡፡ "እኔን የአንተ አገልጋይ አድርገኝ" ወይም "አድርገኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"በችግሬ ጊዜ"
"ወደ አንተ እጸልያለሁ"
ጸሐፊው የእነዚህ ሌሎች አማልክት ህልውና እውቅና እየሰጠ አይደለም፡፡ ሌሎች አገራት የሚያመልኳቸውን ሀሰተኛ አማልክት እያመለከተ ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አገራት" የሚለው የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ "ከሁሉም አገራት ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚወክለው መላ ማንነትን ነው፡፡ "እነርሱ አንተን ያከብራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔን የሚያስደንቁ በጣም ጥሩ ነገሮች"
"ብቸኛው አምላክ አንተ ነህ"
እግዚአብሔር የሚፈልገውን የሚታዘዝ ሰው የተገለጸው በእግዚአብሔር መንገድ ወይም ጎዳና እንደሚራመድ ተደርጎ ነው፡፡ "ያህዌ ሆይ፣ እውነትህን አስተምረኝ፡፡ ይህ ሲሆን የተናገርከውን እታዘዛለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚወክለው የአንድን ሰው ሀሳብ፣ ስሜት እና ሰበበ ምክንያት ነው፡፡ አንድ ሰው እርሱን በሙሉ ልቡ እንዲያከብር እግዚአብሔርን መጠየቅ የተገለጸው፣ የዚያ ሰው ልብ የተከፋፈለ እንደነበረ እና እግዚአብሔር እነዚያን ክፍልፋዮች እንደሚገጣጥማቸው ተደርጎ ነው፡፡ "በሙሉ ልቤ በቅንነት አንተን እንዳከብር አድርገኝ" ወይም "በቅንነት አንተን እንዳከብር አድርግ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ))
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚወክለው መላ ማንነትን ነው፡፡ "እኔ አከብርሃለሁ" (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ታማኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከቃል ኪዳንህ የተነሳ አንተ ለእኔ በጣም ታማኝ ነህና" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት እርሱ ከሞተ በኋላ እግዚአብሔር ዳግም ወደ ህይወት መለሰው ማለት አይደለም፡፡ ሊሞት ከተቃረበበት እግዚአብሔር እርሱን አዳነው ማለት ነው፡፡
ይህ ስማዊ ቅጽል እንደ ቅጽል ሆኖ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እብሪተኛ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔን ለመጉዳት በአንድነት እየመጡ ነው"
ሊገድሉኝ ፈለጉ የሚለው የተገለጸበት መንገድ ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር የማያቋርጥ ታማኝነት እና መታመን የተገለጸው ታማኝነት እና መታመን እግዚአብሔር በብዙ መጠን ያለው ቁሳዊ ነገር ተደርጎ ነው፡፡ ሁለቱ ረቂቅ ስሞች እንደ ቅጽል ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ሁሌም ለቃል ኪዳንህ ታማኝ ደግሞም ሰዎች አንተን ለመታመን በጣም የተገባህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
እርሱን እንዲመለከት እግዚአብሔርን መጠየቅ የተገለጸው እግዚአብሔር ወደ እርሱ ዘወር ብሎ ሊመለከተው እንደሚፈልግ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ብርታት" የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ወይም እንደ ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አገልጋይህን አበርታው" ወይም "አገልጋይህን ጠንካራ አድርገው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው በሶስተኛ መደብ የሚናገረው ስለ እራሱ ነው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እነርሱ ይፈሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነግጥም እና ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ይህ የቆሬ ልጆች የጻፉት ዝማሬ ነው"
እዚህ ስፍራ "የጽዮን በሮች" የሚለው የሚወክለው መላዋን የእየሩሳሌም ከተማ ነው፡፡ "የኢየሩሳሌም ከተማ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
በበረሃ በሚንከራተቱበት ወቅት በድንኳኖች የኖሩ ሰዎች፡፡ እዚህ ስፍራ ጸሐፊው "የያዕቆብ ድንኳኖች" የሚለውን የተጠቀመበት እስራኤላውያን አሁን የሚኖሩነትን ለመግለጽ ነው፡፡ "ማናቸውም አሁን እስራኤላውያን የሚገኙባቸው ሌሎች የመኖሪያ ስፍራዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ለእየሩሳሌም ከተማ እርሱን እንደምትሰማው አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እናንተ በእየሩሳሌም የምትኖሩ ሰዎች ሆይ፣ ሌሎች ሰዎች ስለ እናንተ ከተማ አስደናቂ ነገሮችን ይናገራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አጋኖ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎች የሙዚቃ መሳሪያቸውን እዚህ እንዴት እንደሚያዜሙበት ወይም እንደሚጫወቱበት የሚያሳይ ሙዚቃዊ ስያሜ ነው፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ቃል እንዳለ ይጠቀሙበታል፣ አንዳንድ ትርጉሞች ይተዉታል፡፡ ይህ በመዝሙር 3፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ቅጂ/እንዳለ መገልበጥ/ ወይም ቃላትን መዋስ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ ስለዚህ ተናገርኩ፡፡" እዚህ ስፍራ "እኔ" የሚለው የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ረዓብ" ግብጽ የተጠቀሰችበት ስነግጥማዊ መንገድ ነው፡፡ "ረዓብ" እና "ባቢሎን" ሁለቱም ህዝቡን ይወክላሉ፡፤ "የግብጽ እና የባቢሎን ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚሉትን ይመልከቱ)
"እኔን ለሚያመልኩኝ"
የእነዚህ አገራት ስሞች ህዝብን ይወክላል፡፡ ከፍልስጤም እና ጢሮስ እንዲሁም ከኩሽ ከመጣው ህዝብ ጋር"
"ይህኛው" የሚለው የሚያመለክተው ጸሐፊው ከጠቀሳቸው አገሮች የሆኑ ሰዎችን ነው፡፡ ምንም እንኳ እነርሱ በአካል በጽዮን ባይወለዱም፣ እግዚአብሔርን የሚያመልኩ በመንፈስ የእየሩሳሌም ተወላጆች ናቸው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች ስለ ጽዮን ይናገራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌን የሚያመልኩ ከሌሎች አገራት የመጡ ሰዎች በእየሩሳሌም እንደ ተወለዱ ተደርጎ ይነገራል፡፡ "ይህም እነዚህ ሁሉ ሰዎች በእየሩሳሌም እንደተወለዱ ይቆጠራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ከተሞችን "እርሷ" ብሎ መጥራት የተለመደ ነበር፡፡ "በእየሩሳሌም" ወይም "በጽዮን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ጸሐፊው "እርሱ ራሱ" የሚለውን ደጋጋሚ ተውላጠ ስም የተጠቀመው ይህንን ያደረገው ልዑሉ ራሱ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ደጋጋሚ ተውላጠ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
"እየሩሳሌምን ጠንካራ ያደርጋታል"
ያህዌ የሌላ አገር ሰዎችም የእርሱ እንደሆኑ እውቅና መስጠቱ የተገለጸው፣ በእርሱ ከተማ የሚኖሩ ሰዎችን ስሞች እንደጻፈ ንጉሥ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ይህኛው" የሚለው የሚያመለክተው ጸሐፊው ከጠቀሳቸው አገራት የሆኑ ሰዎችን ነው፡፡ ምንም እንኳን በአካል በጽዮን ባይወለዱም፣ እግዚአብሔርን የሚከተሉ/የሚያመልኩ በመንፈስ የእየሩሳሌም ተወላጆች ናቸው፡፡ ይህ በመዝሙር 87፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እየሩሳሌም ሰዎች በረከቶቻቸውን ሁሉ የሚቀበሉባት ስፍራ መሆኗ የተገለጸው፣ እየሩሳሌም ለህዝቡ ውሃ የምታቀርብ ምንጭ እንደሆነች ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነግጥም እና ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ይህ የቆሬ ልጆች የጻፉት ዝማሬ ነው"
"ይህ በመዘምራን አለቃ ለአምልኮ የሚዜም ነው"
ይህ የዝማሬ አይነትን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ (ቅጂ/እንዳለ መገልበጥ/ ወይም ቃላትን መዋስ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የዝማሬ አይነትን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ ይህ በመዝሙር 32፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የህዝብ ወገን ስም ነው፡፡ የዛራን ወንድ ልጅ ወይም ትውልድ ያመለክታል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ደህንነት" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ያዳንከኝ አንተ ነህ/አንተ አዳንከኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እነዚህን ተቃራኒ ትርጉሞች ያላቸው ቃላት የተጠቀመው ያለማቋረጥ እንደሚጮህ ለመናገር ነው፡፡ (ከጽንፍ ጽንፍ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ እራሱ፣ እርሱ ዕቃ መያዣ እንደሆነ እና ችግር ደግሞ መያዣውን እንደሞላ ይዘት አድርጎ ይናገራል፡፡ "እኔ በጣም ተጨንቄያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ህይወት" የሚወክለው ጸሐፊውን ነው፡፡ "ሲኦል" ደግሞ ሞትን ይወክላል፡፡ ጸሐፊው ስለ እራሱ ምናልባትም በቶሎ እንደሚሞት እና ሲኦል መድረሻ ስፍራው ሆኖ በዚያ እንደሚደርስ ይናገራል፡፡ "ልሞት ተቃርቤያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"ጉድጓድ" የሚለው ቃል "ሲኦል" ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ "ወደ ሲኦል መውረድ" የሚለው ሀረግ የሚወክለው መሞትን ነው፡፡ "ሰዎች የሞትኩ አድርገው ቆጠሩኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ጸሐፊውን የሞተ አድርገው እንደቆጠሩት የተገለጸው ሳይቀበር እንደተጣለ በድን ነው፡፡ "የሞትኩ ያህል ብቻዬን ተተውኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ሰዎች እና እግዚአብሔርም እንደተዉት የተሰማው ስሜት የተገለጸበት ሁኔታ ልክ ሞቶ በመቃብር እንደ ተጋደመ ሰው ነው፡፡
"ሙታን" የሚለው ስማዊ ቅጽል እንደ ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሞቶ የተጋደመ ሰው" ወይም "ሞተው የተጋደሙ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ስማዊ ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ሀይል ከእንግዲህ የሞቱ ሰዎችን እንደ ማይረዳቸው የተገለጸው፣ እግዚአብሔር እርሱን ቆርጦ እንደጣለው ወይም ከእርሱ ሀይል እንዳስወገደው ተደርጎ ነው፡፡ "ከእንግዲህ አነርሱን ለመርዳት ሀይልህን አትጠቀምም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እግዚአብሔር እርሱን እንደ ተወው የተሰማውን ስሜት የገለጸው፣ እግዚአብሔር እርሱን በጥልቅ እና ጨለማ መቃብር ውስጥ እንዳስቀመጠው አድርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው እግዚአብሔር በጸሐፊው ላይ በጣም እንደተቆጣ ሲሆን፣ የእግዚአብሔር ቁጣ ልክ እንደ ከባድ ቁስ ሆኖ በላዩ ላይ እንደወደቀበት አድርጎ ይገልጻል፡፡ "ታላቁ ቁጣህ ተሰማኝ" ወይም "አንተ በእኔ ላይ እንዴት በጣም እንደተቆጣህ ተሰማኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር በጸሐፊው በጣም መቆጣቱን የሚገልጸው የእግዚአብሔር ቁጣ ከባህር የሚነሳ ትልቅ ማዕበል ሆኖ በእርሱ ላይ እንዳረፈበት አድርጎ ነው፡፡
ይህ ሰዎች የሙዚቃ መሳሪያቸውን እዚህ እንዴት እንደሚያዜሙበት ወይም እንደሚጫወቱበት የሚያሳይ ሙዚቃዊ ስያሜ ነው፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ቃል እንዳለ ይጠቀሙበታል፣ አንዳንድ ትርጉሞች ይተዉታል፡፡ ይህ በመዝሙር 3፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ቅጂ/እንዳለ መገልበጥ/ ወይም ቃላትን መዋስ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔን የሚያውቁኝ እነርሱ"
"ለዐይናቸው የሚጸየፉኝ አደረግከኝ" ወይም "ከአንተ ከደረሰብኝ ነገር የተነሳ፣ ሲመለከቱኝ ድንጋጤ ወደቀባቸው"
ጸሐፊው በጓደኞቹ ዘንድ ተቀባይነት ያሳጣው አካላዊ ሁኔታ የተገለጸው በተጣበበ ስፍራ እንደተቆለፈበት ሆኖ ነው፡፡ "በእስር ቤት ውስጥ እንዳለ ሰው ሆንኩ" ወይም "በወጥመድ ተያዝኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዐይኖች" የሚለው የሚወክለው የሰውን የማየት አቅም ነው፡፡ ዐይኖቹ ከመከራ የተነሳ መድከማቸው፣ የደረሰበት መከራ ብዙ እንዲያነባ እንዳደረገውና ከዚህም የተነሳ ማየት እንደከበደው የተገለጸበት መንገድ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"እጆቼን ወደ አንተ አነሳሁ፡፡" ይህ እርሱ ሙሉ ለሙሉ በእግዚአብሔር ላይ መደገፉን የሚያሳይ ድርጊት ነው፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት)
ጸሐፊው ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት፣ እግዚአብሔር እርሱን ይሞት ዘንድ ቢተወው ከዚያ በኋላ ለእርሱ አስደናቂ ነገሮችን ለማድረግ እንደማይችል ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "ለሙታን አስደናቂ ነገሮችን አታደርግም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት፣ እግዚአብሔር እርሱን ይሞት ዘንድ ቢተወው ከዚያ በኋላ ተነስቶ ሊያመሰግነው እንደማይችል ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡(ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለቱም ጥያቄዎች ተመሳሳይ ነገርን ይገልጻሉ፡፡ ጸሐፊው ጥያቄዎቹን የተጠቀመባቸው የሞተ ሰው የእግዚአብሔርን ታማኝነት ማወደስ እንደማይችል ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "ታማኝነት" እና "ትክክለኛነት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች በቅጽል መልካቸው ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ማንም የቃል ኪዳንህን ታማኝነት እና ትክክለኛነት ከመቃብር ሊያውጅ/ሊናገር አይችልም፡፡" ወይም "ማንም ከመቃብር ሆኖ አንተ ለቃል ኪዳንህ ወይም ለትክክለኛነትህ ታማኝ መሆንህን ለህዝብህ መናገር አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ቃለምልልሳዊ ጥያቄ እንዳሁም አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁሉ ሰዎች ከሞቱ በኋላ የሚሄዱበትን ስፍራ ይወክላሉ፡፡
ይህ የተለየ ዐረፍተ ነገር ሆኖ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ታማኝነትህ በሙታን ስፍራ ሊታወጅ ይችላልን?" ወይም "ሙታን የአንተን ታማኝነት ሊናገሩ አይችሉም፡፡" (የተተወ/የተዘለለ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሁለቱም ጥያቄዎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ጸሐፊው ጥያቄዎቹን የተጠቀመባቸው ሙታን የእግዚአብሔርን ስራ ታላቅነት ለመግለጽ ወይም ለማወጅ እንደማይችሉ ትኩረት ሰጥቶ ለመናገር ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች ስለ አንተ አስደናቂ ስራዎች እና ጽድቅ፣ በተረሱ/በተዘነጉት ሙታን መሃል አይናገሩም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች እንዲሁም አድራጊ ወይም ተደራጊ በሚሉት ውስጥ ይመልከቱ)
ይህ የተለየ ዐረፍተ ነገር ሆኖ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ጽድቅህ በዝንጉነት ስፍራ ይታወቃልን?" ወይም "በመረሳት ስፍራ የሚገኙ አንተ ስላደረግካቸው የጽድቅ ስራዎች አያውቁም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች በሚሉት ውስጥ ይመልከቱ)
ጸሐፊው ወደ ያህዌ የሚያደርሰው ጸሎት የተገለጸው ጸሎቱ ራሱ ከያህዌ ጋር ለመነጋገር እንደሚሄድ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ጸሐፊው እግዚአብሔር እንደተወው ወይም እንዳልተቀበለው የተሰማውን ስሜት ሲሆን፣ እግዚአብሔር ፊቱን እንደደበቀበት ወይም ከጸሐፊው በአካል ፊቱን እንዳዞረ ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ጸሐፊውን መቅጣቱን፣ የእግዚአብሔር ቅጣት ከባሀር እንደሚነሳ እና በጸሐፊው ላይ ወድቆ እንደሚያፈራርስ ታላቅ ማዕበል ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ "ይህ የአንተ የቁጣ ድርጊቶች እኔን እንዳጠፋኝ ያህል ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ግነት የሚናገረው እግዚአብሔር ጸሐፊውን የቀጣው ሙሉ ለሙሉ እንደሆነ አድረሰጎ ነው፡፡ "አንተ ያደረግካቸው አስፈሪ ነገሮች እኔን አጠፉኝ" ወይም "አንተ ያደረግካቸው አስፈራ ድርጊቶች እኔን አጠፉኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ግነት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የእግዚአብሔርን ቁጣ ከውሃ ፈሳሽ/ጎርፍ "የቁጣ ድርጊት" እና "አስፈሪ ድርጊቶች" ጋር ያነጻጽራል፡፡ "እነርሱ ቀኑን በሙሉ ጎርፍ እንደሚያጠፋ ሊያጠፉኝ ያስፈራሩኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከቀደመው ቁጥር የእግዚአብሔርን "የቁጣ ድርጊቶች" እና "አስደንጋጭ ስራዎች" ነው፡፡
ጸሐፊው የእግዚአብሔርን "የቁጣ ድርጊቶች" እና "አስፈራ ተግባራት" የሚገልጸው እርሱን ለመያዝ እና ለመግደል እንደሚሞክሩ ጠላቶች አድርጎ ነው፡፡ "እነርሱ እንደ ጠላት ወታደሮች ከበቡኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እያንዳንዱ እኔ የምወደው እና የማውቀው ሰው"
ይህ ስለ ጨለማ የሚናገረው፣ ጨለማ ሰው እንደሆነ እና ከሌላ ሰው ጋር ጓደኛ ሊሆን እንደሚችል ነገር አድርጎ ነው፡፡ ጸሐፊው ሙሉ ለሙሉ ብቸኝነት እንደተሰማው ትኩረት ይሰጣል፡፡ "በደረስኩበት ሁሉ ጨለማ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነግጥም እና ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የዝማሬ ስልትን ሊያመለክት ይችላል፡፡ ይህ በመዝሙር 32፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ የጸሐፊው ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአንድ ወገን ህዝብ ስያሜ ነው፡፡ ይህ አንድን ወንድ ልጅ ወይም የየዛራን ትውልድ ሊያመለክት ይችላል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ታማኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ታማኝ ድርጊቶች" ወይም "ተወዳጅ ድርጊቶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሁሌጊዜም ሊያደርግ ቃል የገባውን ማድረጉ የተገለጸው ታማኝነቱ እርሱ የገነባው እና ያጠነከረው/ያቆመው ህንጻ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን የተነሳ አንተ ሁልጊዜም ታማኝ ትሆናለህ" (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሁሌጊዜም ሊያደርግ ቃል የገባውን ማድረጉ የተገለጸው ታማኝነቱ እርሱ የገነባው እና ያጠነከረው/ያቆመው ህንጻ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ የእግዚአብሔርን መኖሪያ ስፍራ ያመለክታል፡፡ ይህ ማለት እግዚአብሔር በሰማይ ሆኖ ይገዛል፣ ደግሞም እርሱ ሁልጊዜም ቃል የገባውን ያደርጋል፤ ወይም 2) ይህ ሰማይን ያመለክታል፡፡ ይህም ማለት የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን እንደ ሰማይ የጸና እና ቋሚ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የመረጥኩት " የሚለው ዳዊትን እንደሚያመለክት ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ "እኔ ለመረጥኩተ ለዳዊት ቃል ኪዳን ገብቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በመዝሙር 89፡3-4 ባለው ውስጥ ይናገራል፡፡
ያህዌ ሁልጊዜ ከዳዊት ተውልዶች አንዱን እንደሚያነግስ የተገለጸው የዳዊት ትውልዶች የሚያንጸው እና አጠንከሮ የሚያቆመው ህንጻ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዙፋን" የሚወክለው እንደ ንጉሥ የመምራትን ሀይል ነው፡፡ መዝሙረኛው ከዳዊት ትውልዶች ውስጥ አንዱ ሁልጊዜ ንጉሥ እንደሚሆን እና እንደሚመራ የሚናገረው እግዚአብሔር የዳዊትን ዙፋን እንደሚመሰርት እና እንደሚያጸና አድርጎ ነው፡፡ "ከትውልዶች ውስጥ አንዱ በህዝቤ ላይ በየትውልዱ ንጉሥ ሆኖ እንደሚመራ አረጋግጣለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎች የሙዚቃ መሳሪያቸውን እዚህ እንዴት እንደሚያዜሙበት ወይም እንደሚጫወቱበት የሚያሳይ ሙዚቃዊ ስያሜ ነው፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ቃል እንዳለ ይጠቀሙበታል፣ አንዳንድ ትርጉሞች ይተዉታል፡፡ ይህ በመዝሙር 3፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ቅጂ/እንዳለ መገልበጥ/ ወይም ቃላትን መዋስ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰማየት" የሚወክሉት በሰማይ ያሉትን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ያህዌ ሆይ፣ ከሰራሃቸው አስደናቂ ስራዎች የተነሳ አወድስሃሁ"
"ታማኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም "አንተ ሁሌጊዜም ለማድረግ ቃል የገባኸውን ታደርጋለህ፡፡" ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገርም ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የቅዱሳኑ ጉባኤ አንተን ያወዱስሃል ምክንያቱም አንተ ሁልጊዜም ለማድረግ ቃል የገባኸውን ታደርጋለህ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ ሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሰማይ ያሉትን መላዕክት ያመለክታል፡፡
ሁለቱም ጥያቄዎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ጸሐፊው ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው በሰማይ እንደ ያህዌ ያለ ማንም እንደሌለ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ቃለምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የልጆች" ማለት የ…ባህሪይ ያለው ማለት ነው፡፡ ይህ በሰማይ የሚኖሩ ሌሎች መንፈሳዊ ፍጥረታትን የማመላከቻ መንገድ ነው፡፡ "መላዕክት" ወይም "መለኮታዊ ፍጥረታት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የቅዱሳኑ ምክርቤት እግዚአብሔርን እጅግ ያከብራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰማያዊ ፍጥረታት ስብሰባ" ወይም "የመላዕክት ስብሰባ"
ጸሐፊው ጥያቄውን ያነሳው እንደ ያህዌ ያለ ሀያል እንደሌለ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ሁልጊዜም ለማድረግ ቃል የገባውን ማድረጉ የተገለጸው የእርሱ ታማኝነት ዙሪያውን እንደ ጠቀለለው ልብስ ወይም እንደ ካባው ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ የባህሩን ቁጣ ትቆጣጠራለህ"
እዚህ ስፍራ "ረዐብ" የሚለው ቃል የባህርን አውሬ ያመለክታል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እና ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ክንድ" የሚወክለው ሀይልን ነው፡፡ "በታላቁ ሀይልህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው "ሰሜን" እና "ደቡብ" የሚሉትን ቃላት በአንድነት የተጠቀመባቸው፣ እግዚአብሔር በሁሉም ስፍራ የሚገኙትን ሁሉንም ነገሮች ፈጥሯል ለማለት ነው፡፡ (ከጽንፍ ጽንፍ የሚለውን ይመልከቱ)
ታቦር ከገሊላ በስተ ደቡብ ምዕራብ የሚገኝ ተራራ ሲሆን አርሞንዔም ከገሊላ ባህር በሰሜን ምስራቅ የሚገኝ ተራራ ነው፡፡ ጸሐፊው እነዚህን ተራሮች የሚገልጸው ደስ መሰኘት እንደሚችሉ ሰዎች አድርጎ ነው፡፡ "ይህ የታቦር ተራራ እና የአርሞንዔም ተራራ በስምህ ደስ እንደተሰኙ ሆኖ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚወክለው ጠቅላላ ሰውነትን ነው፡፡ " በአንተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ታላቅ ከንድ፣" "ጠንካር እጅ፣" እና "ቀኝ እጅ" የሚሉት ሁሉም የእግዚአብሔርን ሀይል ይወክላሉ፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ቀኝ እጅን ወደ ላይ ከፍ አድርጎ ማንሳት፣ ሀይልን የሚያሳይ ምልክት ፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት)
የእግዚአብሔር በንግሥናው መግዛት እና ትክክልና ተገቢ የሆነውን ማድረግ የተገለጸው፣ የእግዚአብሔር ዙፋን ግንብ እንደሆነ እና ጽድቅና ፍትህ መሰረቶቹ እንደሆኑ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዙፋኑ የእግዚአብሔርን እንደ ንጉሥ መግዛት ይወክላል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሁልጊዜም ታማኝ መሆኑ እና ቃል የገባውን መፈጸሙ የተገለጸው የቃል ኪዳን ታማኝነት እና ታማኝነቱ መጥተው ከእግዚአብሔር ጋር እንደሚገኛኙ ተደርጎ ነው፡፡ ረቂቅ የሆኑት ስሞች በቅጽል መልክ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "አንተ ሁልጊዜም ለቃል ኪዳንህ ታማኝ ነህ ደግሞም አንተን ላመኑህ ትበጃቸዋለህ" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አምልኮ" የሚለው የሚያመለክተው መጮህን እና መለከት/ቀንዶችን መንፋትን ነው፡፡ ይህ በእስራኤላውያን ክብረ በዓል የተለመደ ድርጊት ነበር፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የሰዎች ኑሮ የተገለጸው እንደሚሄዱ/እንደሚራመዱ ተደርጎ ነው፡፡ "ይኖራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ያህዌ ለእነርሱ ሞገስን እንደሚሰጥ የገለጸው፣ የያህዌ ፊት በእነርሱ ላይ ብርሃንን እንደሚያበራ አድርጎ ነው፡፡ "በእነርሱ ላይ ሞገስህን እንደምታደርግ ይወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚወክለው ጠቅላላ ሰውነትን ነው፡፡ " በአንተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ጽድቅ" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ ሁልጊዜም ትክክል የሆነውን ስለምታደርግ እነርዱ ከፈ ከፍ ያየርጉሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ "ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ብርታት/ጥንካሬ" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እጅግ ብርቱ ታደርጋቸዋልህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የእነሱ" የሚለው የሚያመለክተው እስራኤላውያንን ነው፡፡ ጸሐፊው የእስራኤላውያን አባል አድርጎ አካቷል፡፡ "አንተ የእኛ ነህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እኛ" የሚለው የሚያመለክተው ጸሐፊውን እና እስራኤላውያንን ነው፤ ጸሐፊው የሚያናግረውን ያህዌን አይጨምርም፡፡ (የማያካትት እና አካታች "እኛ" የሚለውን ይመልከቱ)
ህዝቡን የሚጠብቀው እና ያህዌ የመረጠው ንጉሥ የተገለጸው የያህዌ ጋሻ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው፣ አንባቢው እንዴት ዳዊት የተመረጠው ንጉሥ እንደሆነ ታሪኩን እንደሚያውቅ ይገምታል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በአንድ ሰው ራስ ላይ ዘውድ መጫን ሰውየውን ንጉሥ የማድረግ ምልክት ነው፡፡ "ታላቁን ሰው አነግሰዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ በአንድ ሰው ራስ ላይ ዘይት ማፍሰስ እግዝአብሔር ያንን ሰው ንጉሥ እንዲሆን መሾሙን የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" እና "ክንድ" የሚሉት ሁለቱም የያህዌ ሀይል እና ቁጥጥር ማለት ነው፡፡ "እኔ እደግፈዋለሁ ደግሞም አበረታዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የክፋት ተፈጥሮ ወይም ባህሪይ ያላቸውን "የክፋት ወንዶች ልጆች" በማለት ይገልጻቸዋል፡፡ "ክፉ ሰው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ዳዊት መናገሩን ቀጥሏል፡፡የእግዚአብሔር የዘላለም ታማኝነት እና ለዳዊት የገባውን እንደሚፈጽምለት የተገለጸው፣ እውነት እና ታማኝነት ከዳዊት ጋር እንደሚሆኙ አካለት ተደርገው ነው፡፡ "እውነት" እና "ታማኝነት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች በቅጽል መልክ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "እኔ ለእርሱ ሁልጊዜም ታማኝ እሆናለሁ ደግሞም ለእርሱ ሁሌም በታማኝነት እፈጽምለታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚለው የሚወክለው የእግዚአብሔርን ሀይል ነው፡፡ "እኔ፣ እግዚአብሔር፣ድል አጎናጽፈዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" እና "ቀኝ እጅ" የሚሉት የሚወክሉት ሀይልን እና ስልጣንን ነው፡፡ "ባህሩ" ከእስራኤል በስተ ምዕራብ የሜድትራኒያን ባህርን የሚያመለክት ይመስላል፤ "ወንዞች" የሚለው በስተ ምስራቅ የሚገኘውን የኤፍራጥስ ወንዝ ያመለክታል፡፡ ይህ ማለት ዳዊት ከባህሩ እስከ ወንዙ ድረስ ባለው ማናቸውንም ነገር ላይ ስልጣን ይኖረዋል ማለት ነው፡፡ "እኔ ለእርሱ ከሜድትራኒያን ባህር እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ ባለው ማናቸውም ነገር ላይ ስልጣን እሰጠዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ከጽንፍ ጽንፍ /ከዳር ስስከ ዳር/ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ ይዟል፡፡ ቀጥተኛ ባልሆነ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እርሱ እኔን፤ አባቱ፣ አምላኩ፣ እና የደህንነቱ አለት እንደሆንኩ ይናገራል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ እንደዚሁም ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያለሆኑ ጥቅሶች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ዳዊትን መጠበቁ እና ማዳኑ የተገለጸው፤ ያህዌ፣ ዳዊት ከጠላቶቹ ለመዳን በላዩ ሊቆምበት እንደሚችል ከፍ ያለ አለት ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ዳዊት መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ለዳዊት ልዩ ማዕረግ መስጠቱ እና ኬሌሎች ሰዎች በላይ ለእርሱ ጥበቃ ማድረጉ የተገለጸው፣ ዳዊት የያህዌ የበኩር ልጅ እንደሚሆን ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ ሚለውን ይመልከቱ)
የያህዌ የቃል ኪዳን ታማኝነቱን ለዳዊት እንደሚቀጥል የገለጸው የያህዌ ቃል ኪዳን ታማኝነት እርሱ እንደሚያሰፋው ወይም እንደሚያራዝመው አካል ተደርጎ ነው፡፡ "ታማኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም በተውሳከ ግስ መለኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እኔ ለእርሱ ያለኝን ታማኝነት ለዘለዓለም እቀጥላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
ከዳዊት ቤት ንጉሥ እንደማይታጣ የተገለጸው የእርሱ ዙፋን ሰማይ ለዘለዓለም የጸና እንደሆነ ዙፋኑ ለዘለዓለም እንደሚኖር ተደርጎ ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍረ "ዙፋን" የሚወክለው እንደ ንጉሥ የመግዛት ሀይልን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የዳዊት ልጆች"
እግዚአብሔር የዳዊትን ልጆች መቅጣቱ የተገለጸው እግዚአብሔር በቀጥታ እነርሱን በበትር እንደሚመታ ተደርጎ ነው፡፡ "አመጽ" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በእኔ ላይ በማመጻቸው እቀጣቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የዳዊትን ትውልዶች መቅጣቱ የተገለጸው እግዚአብሔር እነርሱን በቀጥታ እንደሚመታ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በሙሉ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔን በድለዋልና እቀጣቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና የተዘለለ/የተተወ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው)
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ ዳዊትን ለዘለዓለም እወደዋለሁ፣ ደግሞም ለእርሱ ቃል የገባሁትን እፈጽማለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምጸት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ከንፈሮች/ከናፍርት" የሚለው የሚወክለው በጠቅላላው አፍን እና ንግግር ነው፡፡ "እኔ የተናገርኩት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ቅድስናውን ለመሃላው መሰረት አድርጎ ተጠቅሞበታል፡፡ ይህ እርሱ ለማድረግ ቃል የገባውን በእርግጥ እንደሚያደርግ የሚያረጋግጥበት መንገድ ነው፡፡
"ይቀጥላል" የሚለው ቃል በውስጠ ታዋቂነት መኖሩ ይታወቃልለ፡፡ "የእርሱ ዙፋን ፀሐይ በፊቴ እስላለች ድረስ ይቀጥላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለየሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ይህ" የሚለው የሚያመለክተው የዳዊትን ዙፋን ወይም እንደ ንጉሥ የመግዛት ሀይሉን ነው፡፡ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ለዘለዓለም የጸና እንዲሆን አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የዳዊትን ንጉሣዊ አገዛዝ ከጨረቃ ጋር ያነጻጸረው ከዳዊት ትውልዶች ውስጥ ሁልጊዜም የሚነግስ ሰው እንደሚኖር ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጨረቃይቱ የተገለጸችው ያህዌ ለዳዊት ቃልኪዳን ሲገባለት ምስክር ሆኖ እንደተገኘ ሰው ተደርጋ ነው፡፡ "ጨረቃይቱ፣ በሰማይ እንደ ታማኝ ምስክር የሆነች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎች የሙዚቃ መሳሪያቸውን እዚህ እንዴት እንደሚያዜሙበት ወይም እንደሚጫወቱበት የሚያሳይ ሙዚቃዊ ስያሜ ነው፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ቃል እንዳለ ይጠቀሙበታል፣ አንዳንድ ትርጉሞች ይተዉታል፡፡ ይህ በመዝሙር 3፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ቅጂ/እንዳለ መገልበጥ/ ወይም ቃላትን መዋስ የሚለውን ይመልከቱ)
"ንጉሡ" የሚለው ቃል በውስጠ ታዋቂነት አለ፡፡ "አንተ ንጉሡን ተቃወምከው ወይም ተውከውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለየሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ የመረጥከው ንጉሥ"
"አንተ ቃል ኪዳኑን ጣልክ"
ወደ መድር ወይም አፈር ላይ መጣል በታላቅ ሁኔታ ማዋረድን ያመለክታል፡፡ "አንተ የእርሱን ዘውድ ምድር ላይ ጥለህ አቆሸሽክ" ወይም "አንተ የእርሱ ዘውድ ቆሻሻ ላይ እንዲወድቅ አደረግህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚወክለው እንደ ንጉሥ የንጉሡን ሀይል እና የመግዛት መብት ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ጠላቶች የእየሩሳሌም መከላከያ ሁሉ እንዲወድም መፍቀዱን ነው፡፡ "ጠላቶች የእርሱን ቅጥር እንዲያፈርሱ እና ጠንካራ ምሽጎቹን እንዲደመስሱ ፈቀድክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጎረቤቶች" ማለት በአቅራቢያ አገራት የሚኖሩ ሰዎች ማለት ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ቀኝ እጅ" የሚለው የሚወከወለው ሀይልን ነው፡፡ "ቀኝ እጅን ማንሳት" ማለት ያህዌ እርሱ ራሱ የመረጠውን ንጉሥ ጠላቶቹ እንዲያሸንፉት አቅም ሰጣቸው ማለት ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚወክለው ንጉሡ በጦርነት ያለውን ሀይል ነው፡፡ ሰይፍን መመለስ/ማጠፍ የሚወክለው ንጉሡን በጦርነት ማሸነፍ እንዳይችል ማድረግን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስለት/ጠርዝ" የሚወክለው ጠቅላላ ሰይፉን ነው፡፡ "የእርሱ ሰይፍ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መቆም" የሚወክለው በጦርነት ወቅት አሸናፊ መሆንን ነው፡፡ "በጦርነት አሸናፊ እንዲሆን አንተ አልረዳኸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዙፋን" የሚወክለው እንደ ንጉሥ የመግዛትን ሀይል ነው፡፡ "አንተ፣ ያህዌ፣ እንደ ንጉሥ ሆኖ የሚገዛበትን ዘመን አበቃህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ንጉሡ ወጣት ሆኖ ሳለ ሽማግሌ እንዲመስል አደረገ ማለት ነው፡፡ "ገና ወጣት ሳለ አንተ እርሱን እንደ ሽማግሌ ሰው ደካማ አደረግኸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ንጉሡን ሙሉ ለሙሉ ማሳፈሩ የተገለጸው፤ እፍረት እግዚአብሔር ንጉሡን ለመሸፈን እንደ ተጠቀመበት ልብስ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመባቸው እግዚአብሔርን ንጉሡን አለመቀበሉን እንዲቀጥልበት አለመፈለጉን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "ያህዌ ሆይ፣ እባክህ ንጉሡን ለዘለዓለም አትጣለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ንጉሡን አለመርዳቱ የተገለጸው እግዚአብሔር ራሱን ከእርሱ እንደሰወረ/እንደ ደበቀ ተደርጎ ነው፡፡ "ንጉሡን አትረዳውምን?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፍው ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት እግዚአብሔር እንደ ተቆጣ እንዲቆይ እንደማይፈልግ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "እባከህ ቁጣህ ይብረድ/ ቁጣህ አይቀጥል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በጣም መቆጣቱ የተገለጸው ቁጣዉ የሚነድ እሳት ተደርጎ ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ረብ/ጥቅም የሌለው" የሚለው ረቂቅ ስም "ያለ ጥቅም" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎችን ሁሉ ያለ ጥቅም ይሞቱ ዘንድ ፈጠርካቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎችን ሁሉ በጠቅላላ ያመለክታል፡፡ "የሰው ልጆች" ወይም "ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጡንቻማነትን የሚገልጹ ቃላት ሴትን ሲያካትቱ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው ሰዎች ሟች እንደሆኑ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "ማንም ለዘለዓለም መኖር አይችልም ወይም ማንም ራሱን ከሞት በኋላ ወደ ህይወት መመለስ አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ጌታ ከዳዊት ጋር የገባውን ኪዳን እንዲጠብቅ ለመጠየቅ ነው፡፡"ጌታ ሆይ፣ በቀድሞው ጊዜ እንደ ነበርህ ከዳዊት ጋር የገባኸውን ኪዳን ጠብቅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ድርጊቶች" እና "ታማኝነት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች በግስ እና ተውሳከ ግስ መልካቸው ሊረተጎሙ ይችላሉ፡፡ "አስቀድሞ ያደረግሃቸው ነገሮች አንተ ለቃል ኪዳንህ ታማኝ መሆንህን ያሳያሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ያህዌን ይህንን እንዲያስትውስ ይጠይቃል፡፡ "አስታውስ" ወይም "ስፍራ ስጠው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አገልጋዮችህ" የሚለው የሚያመለክተው የእስራኤልን ሰዎች ነው፡፡ "እንደምን በእኛ በአገልጋዮችህ ላይ እንዳፌዙብን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚወክለው የሰውን ስሜቶች ነው፡፡ "ከአገራት ህዝቦች ብዙ ስድብን ተቋቋምኩ" ወይም "ከየአገራቱ ሰዎች በደረሰብኝ ስድብ ምክንያት ተሰቃየሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አገራት" የሚለው የሚወክለው የተለያዩ አገራት ሰዎችን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ጠላቶች በንጉሱ ላይ በጩኸት መሳደባቸው የተገለጸው ስድብ ጠላቶች በንጉሡ ላይ በሀይል እንደሚወረውሩት ነገር/ቁስ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እርምጃዎች" የሚለው የሚወክለው ንጉሡ የሄደበትን ነው፡፡ "የቀባኸውን በሄደበት እየተከተሉ አፌዙበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቁጥር ከዚህ ዝማሬ መጨረሻነት/ማብቂያነት የላቀ ነው፡፡ በመዝሙር 73 ለሚጀምረው እና በመዝሙር 89 ለሚጨርሰው ለመጽሐፈ መዝሙር 3 የመዝጊያ ሀሳብ ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ህዝቦች ያህዌን ለዘለዓለም ያወድሱት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"አሜን" የሚለው ቃል የተወከለው እርሱ የተናገረውን ለማረጋገት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ በመዝሙር 41፡13 እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ይህ የእግዚአብሔር ሰው ሙሴ የጻፈው ጸሎት ነው"
እግዚአብሔር ለህዝቡ ያደረገው ጥበቃ የተገለጸው እግዚአብሔር መጠጊያ ወይም መጠለያ ተደርጎ ነው፡፡ "ጌታ ሆይ፣ አንተ ለእኛ መጠለያችን ሆንክልን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሁልጊዜም"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገርሊገለጽ ይችላል፡፡"አንተ ተራሮችን ከመፍጠርህ/ከማበጀትህ አስቀድሞ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ተፈጥረው ነበር" ወይም "ቅርጽ ተሰጥቷቸው ነበር"
ይህ በዓለም ውስጥ ያለውን ነገር ሁሉ ይወክላል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የሚወክለው ያለፈውን፣ የአሁኑን እና መጪውን ዘመን ሁሉ ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው፣ እግዚአብሔር የመጀመሪያውን ሰው፣ አዳምን፣ ከአፈር እንደፈጠረው፤ ሰዎች ከሞቱ በኋላ እግዚአብሔር የሰው አካል ወደ አፈር እንዲመለስ እንደሚያደርግ ነው፡፡ "አንተ ሰዎችን ሲሞቱ ወደ ትቢያነት ትመልሳቸዋለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰው" የሚለው በአጠቃላይ የሰው ልጅን ነው፡፡ (ጡንቻማነትን የሚገልጹ ቃላት ሴትን ሲያካትቱ የሚለውን ይመልከቱ)
"ወደ ትቢያ" ወይም "ወደ አፈር" የሚሉት ቃላት በውስጠ ታዋቂነት ይገኛሉ፡፡ "አናንተ ትውልዶች ወደ ትቢያ ትመለሳላችሁ" ወይም "እናንተ ትውልዶች ወደ አፈር ትመልሳላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአጠቃላይ የሰው ልጆችን መጥቀሻ መንገድ ነው፡፡ "እናንተ የሰው ልጆች" ወይም "እናንተ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ረጅም ጊዜ ለእግዚአብሔር እንደ አጭር ጊዜ ይቆጠራል ማለቱ ነው፡፡ "አንተ ሺህ አመትን እንዳለፈ አንድ ቀን ወይም በምሽት እንዳለፈ አጭር ጊዜ ትቆጥራለህ" ወይም "ለአንተ ሺህ አመት እንኳን ረጅም ጊዜ አይደለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"1,000 አመታት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እይታ የሚወክለው አስተያየትን ወይም ምዘናን ነው፡፡ "ለ አንተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሰዎችን በድንገት መግደሉ የተገለጸው እነርን በመጥረጊያ እንደመጥረግ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ መጥረግ የተነገረው ሰዎችን ጠርጎ እንደሚወስድ ጎርፍ ተደርጎ ነው፡፡ "ጌታ ሆይ፣ አንተ ሰዎችን በጎርፍ እንደሚጠፉ አጠፋህ እነርሱም ሞቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የሰዎች መሞት ሻል ባለ ቃል የተገለጸበት መንገድ ነው፡፡ (ዩፊምዝም/ሻል ያለ ቃል መጠቀም የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎቹ ከሳር ጋር የተነጻጸሩት ረጅም ጊዜ እንደማይኖሩ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ሀረጎች ሳር እንዴት እንደሚያድግ ያመለክታሉ፡፡ "ማደግ እና መበልጸግ ይጀምራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ሀረጎች ሳር እንዴት እንደሚያሞት/እንደሚደርቅ ያመለክታሉ፡፡ "ይጠወልጋል፣ ይደርቅማል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
የሰዎች በእግዚአብሔር ቁጣ ማለቅ የተገለጸው፣ የእግዚአብሔር ቁጣ ሰዎችን ሙሉ ለሙሉ የሚያጠፋ እሳት እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ በቁጣህ አጠፋኸን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"አንተ በምትቆጣ ጊዜ እኛ እጅግ እንፈራለን"
እግዚአብሔር የሰዎችን ኃጢአት መመልከቱ የተገለጸው፣ ኃጢአት በራሱ ፊት እንደሚያስቀምጠው ቁስ እና እንደሚመለከተው ነገር ተደርጎ ነው፡፡ "አንተ እኛ የምናደርጋቸውን ክፉ ነገሮች ሁሉ፣ በስውር ያደረግናቸውን እንኳን ሳይቀር ታያለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ምክንያቱም" የሚለው ቃል የእግዚአብሔር ቁጣ የሰው ህይወት እንዲያበቃለት እንደሚያደርግ ግልጽ ለማድረግ ሊውል ይችላል፡፡ "ከቁጣህ የተነሳ ህይወታችን አበቃለት/ሞትን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አያያዥ የሚለውን ቃላት የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የሰውን ህይወት ከአንድ ትንፋ ጋር የሚያነጻጽረው ህይወት በጣም አጭር መሆኗን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"70" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"80" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እጅግ የተሻሉ ዘመኖቻችን እንኳን በችግር እና ሀዘን ያለባቸው ነበሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሰዎች መሞት ሻል ባለ ቃል የሚገለጽበት መንገድ ነው፡፡ "ሞትን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊምዝም/ሻል ያለ ቃል መጠቀም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ጥያቄውን የተጠቀመበት ማንም የእግዚብሔርን ቁጣ መቋቋም እንደማይችል ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ስለዚህ ማንም እግዚአብሔር ከሚያደረገው ሊመልሰው አይችልም፣ ደግሞም ሰዎች ኃጢአት ባደረጉ ጊዜ ቁጣውን አልፈሩም፡፡ "ማንም የቁጣህን ክብደት አያውቀውም፡፡ ስለዚህ ኃጢአት ሲፈጽሙ አንዳቸውም የአንተን ቁጣ አልፈሩም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌን ቁጣው እንዳይቀጥል መለመን የተገለጸው ጸሐፊው እግዚአብሔር በአካል ከቁጣው ዞር እንዲል እንደፈለገ ተደርጎ ነው፡፡ "ያህዌ ሆይ፣ እባክህ ከእንግዲህ ቁጣህ አይቀጥል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት እግዚአብሔር ቁጣውን እንዲያቆም መፈለጉን ለመግለጽ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የአንተ አገልጋዮች" የሚለው የሚያመለክተው የእስራኤልን ሰዎች ነው፡፡ "ለእኛ ለአገልጋዮችህ ምህረት አድርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"እኛን በየማለዳው/በየጠዋቱ ደስ አሰኘን"
"ታማኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከእኛ ጋር ካለህ ቃል ኪዳን የተነሳ ታማኝ በመሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ጸሐፊው ያህዌን የሚጠይቀው እነርሱን በቀጣቸው ጊዜ መጠን ደስተኞች እንዲያደርጋቸው ነው፡፡ "መከራ ባሳየኸን እና ችግር ባየንባቸው ጊዜያት መጠን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የአንተ አገልጋዮች" የሚለው የሚያመለክተው የእስራኤልን ሰዎች ነው፡፡ "እኛ አገልጋዮችህ" ወይም "እኛን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልጆች" ማለት ልጆች እና ትውልዶች ማለት ነው፡፡
"ክብር" የሚለው ረቂቅ ስም "ታላላቅ ነገሮች" በሚለው ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ ያደረግሃቸውን ታላላቅ ነገሮች እንመለከታለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ሞገስ" የሚለው ረቂቅ ስም "መልካም መሆን" በሚለው ውስጥ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር አምላካችን ለእኛ መልካም ይሁን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"መጠጊያ/መጠለያ" እና "ጥላ" እንደሚሉት ለጥበቃ ዘይቤያዊ አገላለጽ እንዳላቸው ቃላት ሁሉ "መኖር" እና "ማደር" የሚሉት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ስለዚህም ሁለቱን ስንኞች በአንድ ላይ ማጣመር ይቻላል፡፡ "እጅግ ከፍ ያለው እና ሁሉን ቻይ የሆነው በእርሱ ጥበቃ ውስጥ ለሚኖሩ ጥንቃቄ ያደርግላቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ጥንድ ትርጉም የሚሉትን ይመልከቱ)
"መጠለያ" የሚለው ቃል ያህዌን የሚያመለክት ዘይቤ ነው፡፡"ልዑሉ ለእርሱ ጥበቃ በሚያደርግበት የሚኖር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ልዑል/እጅግ ከፍ ያለ" የሚለው ቃል ያህዌን ያመለክታል፡፡ ይህ በመዝሙር 18፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "ጥላ" የሚለው ቃል ጥበቃ ለሚለው ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ "ሁሉን ቻይ የሆነው ሊጠብቀው በሚችልበት ስፍራ ይቆያል/ያድራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሀይል ያለው እና ሁሉን ነገር ሊቆጣጠር/ሊገዛ የሚችል፡፡ ይህ በመዝሙር 68፡14 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ስለ ያህዌ እንዲህ እላለሁ"
"መሸሸጊያ" አንድ ሰው ሊሄድ የሚችልበት እና የሚሸሽገው ሰው ወይም ነገር የሚያገኝበት ስፍራ ነው፡፡ "ምሽግ" ሰዎች ራሳቸውን እና ያላቸውን ንብረት ለመጠበቅ የሚያበጁት ስፍራ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ አሳፍ እነዚህን ለጥበቃ እንደ ዘይቤ ተጠቅሞባቸዋል፡፡ "እኔ ልሄድ የምችልበት እና እርሱም እኔን የሚጠብቅበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚውን ይመልከቱ)
የተተዉት ቃላት ሊጨመሩ/ሊገቡ ይችላሉ፡፡ "እግዚአብሔር አንተን ከአዳኝ ወጥመድ እና ሊገድል ከሚችል መቅሰፍት ያድንሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
"አዳኝ አንተን ለመያዝ ካስቀመጠው ወጥመድ"
እዚህ ስፍራ የእግዚአብሔር ጥበቃ የተገለጸው ወፍ ጫጩቶቿን ከአደጋ እንደ ምትጋርድበት "ክንፎች" ተደርጎ ነው፡፡ "በክንፎቹ ይሸፍንሃል" እና "ከክንፎቹ በታች" የሚሉት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "እርሱ በሰላም ይጠብቅሃል፣ ይጋርድህማል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የእግዚአብሔር ታማኝነት የሚለው የተገለጸው በእርሱ የሚታመኑ ሰዎችን መጠበቅ እንደሚችል "ጋሻ" ተደርጎ ነው፡፡ "ታማኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም "መታመን" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እርሱ እንደሚጠብቅህ ልትታመንበት ትችላለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
የዚህ ቃል ትርጉም በእርግጠኝነት አይታወቅም፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ወታደሮች ራሳቸውን ከጠላት ቀስቶች እና ሰይፍ ለመከላከል በክንዳቸው የሚያዙት ትንሽ ጋሻ፤ ወይም 2) ወታደሮች በውስጡ ተሸሽገው ቀስት የሚወረውሩበት በክብ የተሰራ የድንጋይ ግርግዳ
ዘማሪው ስለ "ሽብር" የሚናገረው በምሽት ጥቃት እንደሚያደርስ መንፈስ ወይም አስፈሪ እንስሳ እና እጅግ አስፈሪ ሰዎች አድርጎ ነው፡፡ "በምሽት ከሚያጠቁህ ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ ላይ የተወሰዱት ማናቸውንም የምሽት ወይም የቀን ክፍለ ጊዜ ለማመልከት ነው፡፡ (ከጽንፍ ጽንፍ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ፍላጻ/ቀስት" ቀስት ለሚወረውሩ ሰዎች የዋለ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "በቀን በቀስት ጥቃት ከሚያደርሱብህ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው ስለ ህመም የሚናገረው በሽታ ሰው ሆኖ ሰዎችን ለመግደል በምሽት እንደሚሄድ ሰው አድርጎ ነው፡፡ "በበሽታ የሚመጣ ሞት አያስፈራህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በማናቸውም ጊዜ ወደሚፈልግበት ስፍራ ሁሉ መሄድ
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በአንድነት ሆነው የሚያመለክቱት ሁሉንም የምሽት እና ቀን ጊዜያት ነው፡፡ (ከጽንፍ ጽንፍ የሚለውን ይመልከቱ)
በተመሳሳይ ጊዜ ብዙ ሰዎችን ህመም ላይ የሚጥል
"ብዙ ሰዎች በዙሪያህ ሊወድቁ ይችላሉ፡፡" ትክክለኛውን ቁጥር መተርጎሙ አንባቢዎችን ግራ የሚያጋባ ከሆነ፣ እነርሱን መተው ይቻላል፡፡
"ክፉው አይጎዳህም"
"አንተ ራስህ መከራ አትቀበልም፣ ነገር ግን በጥንቃቄ ታያለህ፣ ደግሞም ትመለከታለህ"
"ቅጣት" የሚለው ረቂቅ ስም በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ክፉዎችን እንዴት እንደሚቀጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው፣ ከጠላቶቹ ጥበቃ ለማግኘት ያህዌ ለእርሱ አስተማማኝ ስፍራ እንደሆነ አደርጎ ይገልጻል፡፡ "አንድ ሰው በመሸሸጊያ ስፍራ ጥበቃ እንደሚያገኝ ያህዌ እኔን ይጠብቀኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ልዑሉንም መሸሸጊያህ ማድረግ አለብህ ፡፡" ዘማሪው ለእግዚአብሔር መናገሩን አቁሞ ለአንባቢው ይናገራል፡፡
ጸሐፊው መጥፎ ወይም ክፉ ነገርን የሚለማመድን ሰው የሚገልጸው ክፉ ሰው እንደሆነና በሌላ ሰው ላይ መጥፎ ነገር እንደሚያደርስ አድርጎ ነው፡፡ "አንዳችም ክፉ በአንተ ላይ አይደርስም" (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሰውኛ የሚሉትን ይመልከቱ)
ዘማሪው ሌላውን ሰው የሚበክሉ ራሳቸውን የሚያደርሱትን ጉዳት ራሱን አድርጎ ያቀርባቸዋል፡፡ "ማንም ቤተሰብህን ሊጎዳ አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"ያህዌ ያዛል"
ዘማሪው አንድ ሰው ህይወቱን የሚኖርበትን መንገድ ሰውየው እንደሚራመድበት ጎዳና አድረጎ ይገልጻል፡፡ "በምታደርገው ነገር ሁሉ" ወይም "በሁሉም ጊዜያት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የያህዌ መላዕክት ያነሱሃል"
መላዕክት የሚጠብቁት የአንባቢውን እግር ብቻ ሳይሆን ሌላውንም የሰውነቱን ክፍል ሁሉ ነው፡፡ "እግርህ በድንጋይ …አይሰናከልም" የሚለው አንዳች ጉዳት አይደርስብህም የሚለው በግነት የተገለጸበት ሜቶኖሚ/ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ ምናልባት አንዳች ክፉ ነገር ዳግም በፍጹም አይደረስም ለሚለው እንደ ቃል ኪዳን አይወሰድም፡፡ "እግርህን እንቅፋት አይመታውም" ወይም "ጥቂት ክፉ ነገር እንኳን በአንተ ላይ አይደርስም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት፣ አጠቃላይ አስተያየት እንዲሁም ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"እግርህ በድንጋይ ይጋጫል/እንቅፋት እግርህን ይመታል" የሚለው አነስተኛ ችግርን ሲያሳይ፤ አንበሶች እና እባቦች የታላላቅ አደጋዎች ምልክቶች ናቸው፡፡ ዘማሪው ስለ አንበሶች እና እባቦች የሚናገረው በሰው እግር እንደሚረጋገጡ ትንንሽ እንስሳት አድርጎ ነው፡፡ "አንበሶችን እና ዘንዶውን እንደ ትናንሽ እንስሳት ከእግርህ በታች ትፈጫቸዋለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መርዘኛ የእባብ አይነት
በሀይል በላዩ ላይ በመራመድ መፍጨት/መጨፍለቅ
"ወዶኛልና"
ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "በችግሩ ጊዜ ከእርሱ ጋር እሆናለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ድል" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ድል ነሺ አደርገዋለሁ" ወይም "ጠላቶቹን ማሸነፍ እንዲችል አበቃዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው ስለ ህይወት የሚናገረው አንድ ሰው ሊመገበው እንደሚችለው ነገር አድርጎ ነው፡፡ "ረጅም እና ደስተኛ ህይወት እንዲኖር እፈቅድለታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ማዳኔንም አሳየዋለሁ፡፡" ዘማሪው እግዚአብሔር ሰዎችን ለማዳን ያደረገውን ስራ የሚናገረው እንደ ቁሳዊ አካል አድርጎ ነው፡፡ "ያዳንኩት እኔ መሆኔን ያውቅ ዘንድ እታደገዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"የአንተ ስም" የሚሉት ቃላት "አንተ" ለሚለው ሜቶኖሚ /ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ለአንተ በውዳሴ መዘመር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ታማኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም "ታማኝ" በሚለው ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡"አንተ ለቃል ኪዳንህ ታማኝ እንደሆንክ በማለዳ አውጃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ግሱ ከቀደመው ሀረግ ሊወሰድ ይችላል፡፡ "እውነተኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም "እውነት" በሚለው ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንተ የምትናገረው ነገር ሁሉ እውነት መሆኑን በየምሽቱ እናገራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
ደስታ
"የአንተ ስራዎች" የሚለው ረቂቅ ስማዊ ሀረግ "አንተ የሰራኸወ" በሚለው ተዛማጅ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንተ በሰራኸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"የእጆችህ ስራዎች" የሚለው ረቂቅ ስማዊ ሀረግ "የአንተ እጆች የሰሩት" በሚለው ተዛማጅ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እጆች" የሚለው ቃል ለጠቅላላው ማንነት ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ "አንተ የሰራኸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
"የአንተ ስራዎች" የሚለው ረቂቅ ስማዊ ሀረግ በተዛማጅ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንተ የሰራኸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ እስከ ምታደርገው ድረስ ለማድረግ ያቀድከውን መረዳት አንችልም"
"የአንተ ሀሳቦች" የሚለው ረቂቅ ስማዊ ሀረግ በተዛማጅ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንተ የምታስበው" ወይም "አንተ የምታቅደው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እንደ እንስሳ
ይህ ክፉ ሰዎችን በፍጥነት ብዙ ስፍራ ከሚበቅል ሳር ጋር ያነጻጽራል፡፡ "ክፉ ሰዎች እንደ ሳር፣ በፍጥነት ሲታዩ እና በየስፍራው የሚገኙ ሲመስሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር እነርሱን ሙሉ ለሙሉ ለማጥፋት ወስኗል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ ቅጂዎች እነዚህን ቃላት አያካትቱም
"እነርሱ ይሞታሉ" ወይም "አንተ ትገድላቸዋለህ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንተ ክፉ የሚያደርጉትን ሁሉ ትበትናቸዋለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ ቅጂዎች "ተበትነዋል" ይላሉ
"ይወሰዱ"
ዘማሪው እግዚአብሔር እንደ ዱር እንስሳ ጠንካራ እንዳደረገው ይናገራል፡፡ እዚህ ስፍራ የእርሱ "ቀንድ" የሚወክለው ጥንካሬውን ነው፡፡ "እንደ ዱር በሬ/አውራሪስ ጠንካራ አደረግኸኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች እግዚአብሔር በዘማሪው ላይ ያስቀመጠው ቅባት እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ለመሆኑ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው 1) እርሱን ደስ ማሰኘቱ "አንተ እኔን በጣም ደስ አሰኘኸኝ" ወይም 2) እርሱን ጠንካራ አደረገው "አንተ እኔን ጠንካራ አደረግኸኝ" ወይም 3) ጠናቶችን እንዲያሸንፍ አስቻለው፣ "አንተ ጠላቶቼን እንዳሸንፍ አስቻልከኝ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ዐይኖች" እና "ጆሮዎች" የሚሉት ቃላት ለተመልካቹ እና ሰሚው ሰው ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ ስንኞቹ ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡ "የክፉ ጠላቶቼን ሽንፈት አየሁ ደግሞም ሰማሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች፤ ጻድቅ ሰዎች እንደ ጤናማ የዘንባባ ዛፍ ናቸው ምክንያቱም እነርሱ 1) ጠንካራ ይሆናሉ/ይበረታሉ ወይም 2) ሰዎች ያከብሯቸዋል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ያህዌ ተክሏቸዋል" ወይም "ያህዌ እርሱ እንደ ተከላቸው ዛፎች ለእነርሱ እንክብካቤ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ዘማሪው በእውነት እግዚአብሔርን ስለሚያመልኩ ሰዎች በያህዌ ቤት እንደሚያድጉ ዛፎች አድርጎ ይገልጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው ስለ ጻድቅ ሰዎች ጤናማ ዛፎች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ "በጥሩ ሁኔታ ያድጋሉ" ወይም "በጣም ጠንካራ ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በእየሩሳሌም ቤተመቅደስ በሚገኘው አደባባይ
ዘማሪው ጻድቅ ሰዎችን የሚበላ ፍሬ እንደሚያፈሩ ዛፎች አድርጎ ይገልጻቸዋል፡፡ "እግዚአብሔርን ደስ ያሰኛሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው ጻድቅ ሰዎችን ዛፎች እንደሆኑ አድርጎ ይገልጻቸዋል፡፡ "ጠንካራ እና ጤናማ ሆነው ይቆያሉ" ወይም "ሁልጊዜም እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውን ያደርጋሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "አረንጓዴ/ለምለም፣ እነርሱ ያንን መናገር ይችላሉ" ወይም 2) "አረንጓዴ/ለምለም፡፡ ይህ ያንን ያሳያል"
"እኔን የሚጠብቀኝ ያህዌ ነው፡፡" ዘማሪው ስለ ያህዌ የሚናገረው እርሱን እንደሚጠብቀው አለት አድርጎ ነው፡፡ ይህ በመዝሙር 18፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ዘማሪው ስለ ያህዌ ጥንካሬ እና ክብር የሚናገረው ያህዌ እነዚህን ነገሮች እንደለበሳቸው አድርጎ ነው፡፡ "እርሱ ለእያንዳንዱ ሀያል ንጉሥ መሆኑን ያሳያል" ወይም "ግርማዊነቱን፣ ንጉሥ እንደሚጎናጸፈው ካባ ሁሉም ይመለከተዋል፤ ሁሉም ነገር የያህዌን ብርታት እና እርሱ ታላቅ ስራ ለመስራት መዘጋጀቱን ያሳያል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
የንጉሥ ሀይል እና የንጉሥ አደራረግ
ቀበቶ መታጠቅ- አንድ ሰው ለስራ ወይም ለጦርነት ለመዘጋጀት በወገቡ ዙሪያ የሚታጠቀው ከቆዳ ወይም ሌላ ቁስ የተሰራ ማሰሪያ/መታጠቂያ
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ ዓለምን በጽኑ መሰረትክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ማንም መቼም ሊያንሳቅሳት አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ ለዘለዓለም አለህ"
አንዳንድ ቅጂዎች "ጎርፍ…የጎርፍ" ይላሉ፡፡ ቃሉ ብዙውን ጊዜ ወንዝን ያመለክታል (በመዝሙር 72፡8 ላይ "ወንዝ" የሚለውን ይመልከቱ) ፣ ነገር ግን እዚህ ስፍራ የተመረጠው "ውቅያኖሶች…የውቅያኖሶች" የሚለው እንጂ ወንዞች የሚለው አይደለም፤ ምክንያቱም "የሚላተም እና የሚያጎራ" "ማዕበል" ያለው ውቅያኖስ እንጂ ወንዝ አይደለም
ዘማሪው ማዕበልን የሚገልጸው መናገር እንደሚችል ሰው አድርጎ ነው፡፡ "ማዕበላቸው ሲጋጭ እን ሲያጓራ ታላቅ ድምጽ አሰሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ረጅም እና ከፍተኛ ድምጽ ማሰማት
"የባህር ታላቅ ነውጥ" የሚለው ሀረግ "ብዙ ማዕበል" ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖረው እነዚህ ማዕበሎች እንዴት ታላቅ እንደሆኑ ትኩረት ይሰጣል፡፡ "ከባህሩ ታላቅ ነውጦች ሁሉ በላይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ከባህሩ ወደ ዳርቻ የሚመጣ ትልቅ ማዕበል
ዘማሪው እግዚአብሔር የሚኖርበትን ከምድር በላይ ከፍ ብሎ እንደሆነ አድርጎ ይገልጻል፡፡ "በሰማያት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም የተረጋጋ
"ተለዋዋጭ ያልሆነ" ወይም "በፍጹም የማይለወጥ"
ዘማሪው ስለ ያህዌ ቤት ውብ ልብስ እንደለበሰች ወይም እንዳጌጠች ሴት ሲገልጸው የያህዌን ቅድስና እንዳማረ ልብስ ወይም ጌጥ አድርጎ ያናገራል፡፡ "አንተ ቅዱስ ነህና ቤትህ የተዋበ ነው" ወይም "አንዲትን ሴት ውብ ልብሶችና ጌጥ ይበልጥ ውብ እንደሚያደርጓት ቅድስናህ ቤትህን አስውቦታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በእየሩሳሌም የሚገኘው ቤተመቅደስ
ውብ ይደረጋል
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አብራ" የሚለው እግዚአብሔር ራሱን ለመግለጹ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ራስህን አሳይ" ወይም "ክብርህን ግለጽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የምድር ዳኛ ሆይ ና፣ ኩሩዎችን ቅጣቸው"
ዘማሪው አንድ ነገር ማድረግ መጀመርን እንደ መነሳት አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ የእናንተ ቋንቋ አንድን ድርጊት ለመጀመር የሚጠቀምበት ቃል ካለው እዚህ ስፍራ ተጠቀሙበት፡፡ "እርምጃ ውሰድ" ወይም "አንድ ነገር አድርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው ጥያቄውን የሚደግመው፣ ክፉዎች ደስ ይላቸው ዘንድ ያህዌ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚፈቅድላቸው በመጠየቅ ደስ አለመሰኘቱን ለማሳየት ነው፡፡ ቃለ ምልልሳዊው ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ሊቀርብ ይችላል፡፡ "ያህዌ ሆይ በጣም ለረጅም ጊዜ ዝም አልካቸው፤ ክፉዎች በጣም ደስ እየተሰኙ እነርሱን ከመከልከል እጅግ ዘገየህ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ለምን የክፉዎች ደሰ መሰኘት በግልጽ ይታያል፡፡ "ክፉዎች ባደረጉት አንተ ፍጹም ስላልቀጣሃቸው እነርሱ ደስ ይሰኛሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ክፉ የሚያደርጉ ሁሉ ያንቆረቁራሉ"
ዘማሪው የክፉዎችን ንግግር እንደሚፈስ ፈሳሽ አድርጎ ይጽፋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሰዎች በክፉ ድርጊቶቻቸው እንደሚኩራሩ ትርጉሙ ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ክፉ የሚያደርጉ ሁሉ በክፉ ድርጊታቸው ይኩራራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አገር" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የአገሪቱን ህዝብ ያመለክታል፡፡ "የአገሪቱን ህዝብ አደቀቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው ሀይል ያላቸው ሰዎች ደካሞችን እንዳጠቁ የሚናገረው እነርሱን እንደ ማድቀቅ ወይም እንደ መሰባበር አድርጎ ነው፡፡ "መሰባበር" የሚለው በመዝሙር 72፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሙሉ ለሙሉ አጠፉ" ወይም "በታላቅ ሁኔታ ጎዱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ባሏ የሞተባት ሴት
"አባቶቻቸው የሞቱባቸው ልጆች"
"የእስራኤል አምላክ ያደረግነውን አላየም"
ጸሐፊው አሁን ክፉ ሰዎችን ያስተምራቸዋል፡፡
ቃለ ምልልሳዊው ጥያቄ ትኩረት የሚሰጠው ጸሐፊው በክፉ ሰዎች ላይ መቆጣቱን ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከክፉ መንገዳችሁ ተመለሱ!" ወይም "ከስህተቶቻችሁ ተማሩ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች በዐረፍተ ነገር ወይም በትዕዛዝ መልክ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ጆሮን የፈጠረው እግዚአብሔር እርሱ ይሰማል፡፡ ዐይንን የፈጠረው እግዚአብሔር እርሱ ይመለከታል" ወይም "እግዚአብሔር ጆሮን አበጅቷል፣ ስለዚህ እርሱ እንደማይሰማ አድርጋችሁ የምትቆጥሩትን ነገር አቁሙ፡፡ እግዚአብሔር ዐይኖችን ፈጥሯል፣ ስለዚህ እርሱ እንደማያይ ይምትሆኑትን አቁሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ክፉ ሰዎችን ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ ያህዌ ህዝቡን እንደሚቀጣ ተጠቁሟል፡፡ "ያህዌ ህዝቡን እንደሚገስጽ ታውቃላችሁ፣ ስለዚህ ህዝቡን እንደሚያስተካክል እርግጠኞች መሆን ትችላላችሁ!" ወይም "እርሱ ህዝቡን ይቀጣል!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር ይገስጻል፡፡ "እርሱ ይገስጻል/ያርማል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ 2) እግዚአብሔር ይቀጣል፡፡ "እርሱ ይቀጣል" (ምጸት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የሰዎች አስተሳሰብ የተነጻጸረው በአየር ላይ ከሚጠፋው ከተን ወይም እንፋሎት ጋር ነው፡፡ ይህ ዘይቤ የሚያመለክተው እነርሱ ምን ያህል የማይጠቅሙ እና የማይረቡ መሆናቸውን ለማሳየት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ጭጋግ፡፡" ይህ ቃል በመዝሙር 39፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
አሁን ጸሐፊው ዳግም ከያህዌ ጋር ይነጋገራል፡፡
ዘማሪው ያህዌ ክፉዎችን መቅጣቱን የሚነሰገረው እንስሳን በወጥመድ እንደሚይዝ አድርጎ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ ለክፉዎች ጉድጓድ እስክትቆፍር ድረስ" ወይም "ክፉዎችን እስክታጠፋ ድረስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"ከእርሱ ጋር ለዘለዓለም እንዲሆኑ የመረጣቸው"
ዘማሪው ፈራጆችን እንደሚሰጡት ውሳኔ አድርጎ ይገልጻቸዋል፡፡ "ፍርድ" የሚለው ረቂቅ ስም "ፈረደ" በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ዳኞች ዳግም በጽድቅ ይፈርዳሉ" ወይም "ዳኞች ዳግም ትክክለኛ ውሳኔ ይሰጣሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
" በልባቸው ትክክለኛ የሆኑ" የሚለው ቅጽላዊ ሀረግ በስማዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ልባቸው ከእግዚአብሔር ጋር ትክክል የሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
" ዳኞች በጽድቅ እንዲፈርዱ ይፈልጋል"
ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ማንም ለእኔ ክፉ አድራጊዎችን የሚከላከልልኝ የለም፡፡ ክፉዎችን በመዋጋት እኔን የሚረዳኝ የለም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ክፉዎች" የሚለው ቅጽል በስማዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ክፉ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መላምታዊ ሁኔታ ነው፡፡ ያህዌ እርሱን ረድቶታል፣ ስለዚህም እርሱ በዝምታ ስፍራ አልተጋደመም፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
"እርዳታ" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ያህዌ ባይረዳኝ ኖሮ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጋደማለሁ" የሚለው የሚያመለክተው "ሞትን" ሲሆን "በዝምታ ስፍራ" የሚለው የሚያመለክተው መቃብርን ነው፡፡ "በአጭር ጊዜ ውስጥ፣ ሞቼ በዝምታ ስፍራ እጋደማለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊምዝም/ሻል ያለ ቃል መጠቀም የሚለውን ይመልከቱ)
"ታማኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ያህዌ ሆይ፣ አንተ ለቃል ኪዳንህ ታማኝ ነህና እርዳኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው ስለ ሀዘን የሚናገረው መከራዎቹን እንደሚቆጥራቸው አድርጎ ነው፡፡ "ማጽናናት" የሚለው ረቂቅ ስም "ማስተዛዘን" ወይም "ማጽናናት" በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ስለ ብዙ ነገሮች በምጨነቅበት ጊዜ፣ አንተ ታጽናናኛለህ ደግሞም ደስተኛም ታደርገኛለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የዋለው አንድን ጉዳይ ግልጽ ለማድረግ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ኢፍትሃዊ ህግ የሚያወጣ ክፉ መሪ የአንተ ወዳጅ አይደለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዙፋን" የሚለው ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ንጉሥን ወይም መሪን ያመለክታል፡፡ "ክፉ መሪ" ወይም "ብልሹ ዳኛ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
x
እዚህ ስፍራ "ማማ" ጥበቃ ለሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ያህዌ ከጠላቶቼ ጠበቀኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው እግዚአብሔር እርሱን መጠበቁን የገለጸው፣ ደህንነት ለማግኘት እንደሚሄድበት ስፍራ አድርጎ ነው፡፡ "አለት" እና "መሸሸጊያ" የሚሉት ቃላት በመዝሙር 62፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ "እግዚአብሔርን እንዲጠብቀኝ ለመንኩት፣ እርሱም በሀይሉ ጠበቀኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "በሌሎች ላይ ክፉ እንዳደረጉት በእነርሱ ላይ ያደርግባቸዋል" ወይም 2) "በሌሎች ላይ ባደረጉት ክፉ ነገሮች ሁሉ ይቀጣቸዋል፡፡"
ይህ "ይገድላቸዋል" ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ክፉ ነገሮችን ሲያደርጉ" ወይም 2) "ክፉ ነገሮች በማድረጋቸው ምክንያት፡፡"
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ዘማሪው ስለ ያህዌ የሚናገረው፣ ያህዌን ሰዎች ለደህንነታቸው እንደሚወጡት ተራራ አድርጎ ነው፡፡ "አለት" እና "የእኔ ደህንነት" የሚሉት በመዝሙር 18፡46 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ "እኛ ልንሄድ የምንችልበት አለት እና እግዚአብሔር እኛን የሚያድንበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው አንባቢ ወደ አንድ ንጉሥ ክፍል እንዲገባ እንደሚናገር አድርጎ ይገልጻል፡፡ "እርሱ ወደሚገኝበት ሂዱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ወደ እርሱ መገኘት ስንገባ እናመስግነው"
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች፣ ያህዌ ታላቅ ንጉሥ ነው የሚል ነው፡፡ 1) "በሌሎች አማልዕክቶች ላይ ሁሉ የሚገዛ፣" ወይም 2) "ከሌሎች አማልዕክት ሁሉ በጣም የተሻለ፡፡"
"በእርሱ ቁጥጥር" ወይም "እርሱ ሃላፊ ይሆናል" ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
x
ብዙውን ጊዜ መሸነፍን ለማሳየት ሁለቱንም ጉልበቶች በመሬት ላይ ማድረግ፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"መሰማሪያ" የሚለው ቃል እንስሳት በሚሰማሩበት ስፍራ ስለሚያገኙት ምግብ ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን ይህም ደግሞ በተራው ያህዌ ለህዝቡ ለሚያደርገው አቅርቦት ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ "እኛ የሚያስፈልገንን የሚያሟላን ህዝቡ ነን" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
እንስሳት ለመጋጥ ሳር የሚያገኙበት አካባቢ
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው እረኛ በጎችን እንደሚጠብቅበት መንገድ ያህዌ እንዴት ህዝቡን እንደሚጠብቅ ነው፡፡ "እረኛ በጎቹን እንደሚጠብቅ እርሱ የሚጠብቃቸው ህዝቦች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እነሆ፣ ዛሬ ድምጹን ትሰማላችሁ!" ዘማሪው ይሁነኝ ብሎ የሚናገረውን ይተረጉመዋል፡፡
እዚህ ስፍራ "የእርሱ ድምጽ" የሚለው የሚወክለው የእግዚአብሔርን ንግግር ወይም እርሱ የተናገረውን ነው፡፡ "እግዚአብሔር ሲናገር አድምጡ" ወይም "እግዚአብሔር የሚናገረውን ስሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጸሐፊው ያህዌ የተናገራቸውን ቃላት ይጽፋል
"ግትር ሆናችሁ"
እነዚህ እስራኤላውያን በማመጻቸው ምክንያት ሙሴ የሰየማቸው በበረሃ የሚገኙ ስፍራዎች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ያህዌ እነረሱን ከመቅጣቱ አስቀድሞ ህዝቡ ምን ያህል ክፉ ነገር በያህዌ ፊት ሊያደርጉ እንደሚችሉ የሚገልጹ ዘይቤዎች ናቸው፡፡ በመሰረቱ ሀረጎቹ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ በአንድ ላይ ሊቀናጁ ይችላሉ፡፡ "እኔን ፈተኑኝ" ወይም "እኔ ቅጣት ሳላደርስባቸው ክፉ ነገሮችን ማድረግ ይችሉ እንደሆነ ማየት ፈለጉ…እነርሱን መታገሴ ይቀጥል እንደሆነ ለማየት ተፈታተኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ጥንድ ትርጉም የሚሉትን ይመልከቱ)
"እኔ ያደረግኳቸው አስደናቂ ነገሮች
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ማንም አስቀድሞ ያልዘመረው ዝማሬ
ይህ የምድር ሰዎችን በሙሉ ያመለክታል፡፡ "በምድር የሚኖሩ ሰዎች በሙሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ስም" የሚለው ቃል ለያህዌ ለራሱ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ያህዌን ባርኩ" ወይም "ያህዌን ደስ የሚያሰኘውን አድርጉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ "ክቡር ስሙ ይባረክ" የሚለው በመዝሙር 72፡19 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ደህንነት" የሚለው ረቂቅ ስም "አዳነ" የሚለውን ግስ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል፡፡ "እርሱ እኛን እንደ አዳነን ተናገሩ" ወይም "እኛን ያዳነን እርሱ እንደሆነ ለሰዎች ተናገሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ስለ እርሱ ታላቅ ክብር በየአገራቱ ለሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ተናገሩ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ያህዌ ታላቅ ነው፡፡ እጅግ አድርጋችሁ አወድሱት" ወይም "ያህዌ ታላቅ ነው፣ እናም ሰዎች እጅግ ሊያወድሱት ይገባል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ከሌሎች አማልዕክት በላይ ፍሩት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ ባለበት"
ዘማሪው ውበትን እና ግርማን በንጉሥ ፊት እንደሚቆሙ ሰዎች አድርጎ ያቀርባቸዋል፡፡ "እያንዳንዱ የእርሱን ውበት እና ግርማ ያውቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥንካሬ/ብርታት" እና "ውበት" የሚሉት ቃላት በተቀደሰው ስፍራ ለሚገኘው ለቃል ኪዳኑ ምስክር ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ናቸው፡፡ "የቃል ኪዳኑን ታቦት ህግ/ድንጋጌ የያዘው የእርሱ ቅዱስ ስፍራ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ውዳሴ፣" "ክብር፣" እና "ብርታት" የሚሉትን ረቂቅ ስሞች እንደገና መግለጽ ይቻላል፡፡ እነዚህ ቃላት በመዝሙር 29፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌን አወድሱት…ያህዌን አወድሱት ምክንያቱም እርሱ ክቡር እና ብርቱ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ክብር" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ ወይም ቅጽል መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ እነዚህ ቃላት በመዝሙር 29፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ "ስሙ እንደሚገባው ልክ ያህዌን አክብሩ" ወይም "እንደ ስሙ ታላቅነት ያህዌ ክቡር መሆኑን አውጁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም" የእግዚአብሔርን ማንነት ያመለክታል፡፡ "እርሱ ይገባዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ካህናት ለያህዌ እንስሳትን የሚሰዉበት የቤተ መቅደሱ አደባባይ
በውስጠ ታዋቂነት የተነገረው መረጃ ሰዎች በአምልኮ ጊዜ ጎነበስ በለው እንደሚሰግዱ ነው፡፡ "ያህዌን ለማምለክ ጎንበስ ብላችሁ ስገዱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ውበት" እና "ቅድስና" የሚሉት በቅጽል መልክ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "እርሱ በክብር ውብ እና ቅዱስ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ከፍርሃት የተነሳ መንቀጥቀጥ
እዚህ ስፍራ "ምድር" የሚለው የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ "የምድር ህዝብ በሙሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እርሱ ደግሞ ዓለምን መሰረታት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ምንም ነገር ሊያናውጣት አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሰማያት እና ምድር የተገለጹት እንደ ሰዎች ሁሉ ስሜት እንዳላቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ሰማያት ሀሴትን እንዳደረጉ ምድርም ደስ እንዳላት ይሁን" ወይም 2) "ሰማያት" እና "ምድር" በእነዚያ ስፍራዎች ለሚኖሩ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ናቸው፡፡ "በሰማያት የሚኖሩ ሀሴት ያድርጉ በምድር የሚኖሩም ደስ ይበላቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
በውስጠ ታዋቂነት የተነገረው መረጃ በባህር ውስጥ የሚኖሩ ፍጥረታትን ያመለክታል፡፡ እነርሱ የተገለጹት እንደ ሰዎች በደስታ መጮህ እንዳለባቸው ተደርጎ ነው፡፡ "የባህር ፍጥረታት በደስታ ጮሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"መስኮች እና በውስጣቸው የሚገኙ ሁሉ ደስ ይበላቸው፡፡" ዘማሪው የሚናገረው "መስኮች" እና በውስጣቸው የሚኖሩ እንስሳት እንደ ሰዎች ስሜት እንዳላቸው አድርጎ ነው፡፡ "መስኮች ራሳቸው እና በውስጣቸው የሚኖሩ እንስሳት ሁሉ ደስ እንደሚላቸው ይሁኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስለ ዛፎች የሚናገረው በደስታ እንደሚጮሁ ሰዎች አድርጎ ነው፡፡ "በጫካ የሚገኙ ዛፎች ሁሉ በደስታ እንደሚጮሁ ይሁን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሶስቱም ሀረጋት ተመሳሳይ ትጉም አላቸው፤ የመጨረሻዎቹ ሁለት ሀረጋት የመጀመሪያውን ለማጠናከር ውለዋል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሌላው ሊሰጥ የሚችለው ትርጉም "ለመግዛት…ይገዛል" የሚል ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ምድር" የሚለው በምድር ላይ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ እነዚህ ቃላት በመዝሙር 9፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ "እርሱ በምድር ሰዎች ላይ ሁሉ በጽድቅ ይፈርዳል፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ ይፈርዳል" የሚሉት ቃላት በውስጠ ታዋቂነት አሉ፡፡ "እርሱ በሰዎች ላይ በእርሱ ታማኝነት ይፈርዳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
"ታማኝነት" የሚለውን ረቂቅ ስም ለመተካት እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "በትክክል፣ እርሱ የሚያውቀው እውነት በመሆኑ" ወይም 2) "ለሁሉም ሰዎች ያለ አድልኦ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ምድር እና የባህር ዳርቻ እንደ ሰው ስሜት እንዲኖራቸው ተነግሯል፡፡ "በምድር ላይ እና በባህር ዳርቻ ያላችሁ ሰዎች ሁሉ ሀሴት አድርጉ ደስም ይበላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "በባህር ዳርቻ የሚገኝ መሬት" ወይም 2) "ደሴቶች፡፡"
"በዙሪያው ደመና ከቦት በጨለማ እንደተቀመጠ ሁሉ፣ እርሱን ልንመለከተው አንችልም"
"ዙፋን" የሚለው ቃል በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው ተግባራት እና ቃላት ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ ዘማሪው ጽድቅ እና ፍትህ ዙፋኑን የሚጠብቁ ቁሳዊ አካሎች እንደሆኑ አድርጎ ይገልጻል፡፡ "እርሱ በስራዎቹ ሁሉ ጻድቅ እና ትክክለኛ ነው" ወይም "እርሱ መግዛት ይችላል ምክንያቱም እርሱ በጽድቅ እና በፍትሃዊነት ይመራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የዙፋኑ መሰረቶች" የሚለው የሚያመለክተው ያህዌ መንግሥቱን እንዴት እንደሚገዛ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው እሳትን ከንጉሡ ያህዌ ፊት እንደሚሄድ ሰው እንደሆነ አድርጎ ይገልጻል፤ ደግሞም ለሰዎች ንጉሡ እየመጣ እንደሆነ ይናገራል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጠላቶቹን ያቃጥላል"
ጸሐፊው ስለ ምድር ያህዌ የሚያደርገውን የምትመለከት ሰው እንደሆነች እና በፍርሃት እንደምትንቀጠቀጥ አድርጎ ይገልጻታል፡፡ "ምድር እንደ ሰው ትመለከታለች ደግሞም ትንቀጠቀጣለች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ከፍርሃት የተነሳ መንቀጥቀጥ
ጸሐፊው ተራሮች በያህዌ ፊት እሳት ፊት እንዳለ ሰም እንደሚቀልጡ ይናገራል፡፡ "ተራሮች ያህዌ ሲቀርባቸው በፊቱ ሊቆሙ አይችሉም" ወይም "ተራሮች በያህዌ መገኘት ይወድቃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ዘማሪው ሰማያት የያህዌን ትክክለኛነት የሚናገሩ መልዕክተኞች አድርጎ ይገልጻል፡፡ "ሁሉም ሰማይን ቀና ብሎ ማየት የሚችለውን ያህል እግዚአብሔር ትክክለኛ መሆኑን ማየት ይችላል" ወይም 2) ሰማያት የሚለው የሚገልጸው በሰማይ የሚኖሩ ፍጥረታትን ነው፡፡ "በሰማይ የሚኖሩ ሁሉ ያህዌ ትክክለኛ መሆኑን ያውጃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር በእርባና ቢስ ጣኦቶች የሚመኩትን እና የተቀረጹ ምስሎችን የሚያመለኩት ያሳፍራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ እና ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው በእነዚህ ምድሮች የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ "የጽዮን ሰዎች ሰሙ…የይሁዳ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው ለመግዛት በጣም ጠንካራ የሆኑት በአካል ኬሎቹ ከፍ ያሉ እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ "በዚያ ከሚኖሩ ሰዎች በላይ ሆነው የሚገዙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ዘማሪው ለመግዛት በጣም ጠንካራ የሆኑት በአካል ኬሎቹ ከፍ ያሉ እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ "አንተ እስከ ሩቅ ከፍ ያልክ ነህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እጅ" የሚለው ቃል የሚወክለው ሀይልን ነው፡፡ ያህዌ ሰዎችን ከክፉዎች ሀይል ማዳኑ የተገለጸው ከእጃቸው እንደሚወስዳቸው/እንደሚያስጥላቸው ተደርጎ ነው፡፡ "እርሱ ከክፉዎች ሀይል ያድናቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ደግሞም ትኩረት ለመስጠት በእንድነት ቀርበዋል፡፡ "ያህዌ ትክክለኛ ስራ ለሚሰሩ ብርሃን ያወጣላቸዋል/ይዘራል፤ እውነተኛ ልብ ላላቸው ደስታን ይጨምርላቸዋል/ይዘራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ እንደዚሁም የተተወ/የተዘለለ የሚሉትን ይመልከቱ)
"መውጣት/መዝራት" የሚለው ቃል ወደፊት ውጤቱ ለሚታወቅ ነገር ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ብርሃን" ለመልካም ነገር ዘይቤ ነው፡፡ "ያህዌ ለጻድቃን መልካም እንደሚሆን ያስባል/ያቅዳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ጻድቅ" የሚለው ቅጽል በስማዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ጻድቅ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
"ይዘራል/ይሆናል" የሚለው ቃል በውስጠ ታዋቂነት አለ፡፡ "መዝራት" የሚለው ቃል ወደፊት ውጤቱ ለሚታወቅ ነገር ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ደስተኛነት" የሚለው ረቂቅ ስም "ደስታ" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ደስተኝነት ሀቀኛ ልብ ላላቸው ይዘራል" ወይም "ያህዌ ሀቀኛ ልብ ያላቸው ወደፊት ደስተኛ ይሁኑ ዘንድ ያቅዳል/ያስብላቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ እና ዘይቤያዊ አነጋገር እንደዚሁም ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
ልብ ለሰው ጠቅላላ ማንነት ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ "ሀቀኛ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ለትዕዛዙ ምክንያት የሆነውን ትዕዛዝ ይዟል፡፡ የእናንተ ቋንቋ ትዕዛዙን የሚከተል ምክንያት የሚፈልግ ከሆነ፡ "ያህዌ ለእናንተ ካደረገው ነገር የተነሳ፣ እናንተ ጻድቃን ሆይ፣ ቅድስናውን ስታስታውሱ ደስ ይበላችሁ ምስጋናም አቅርቡ"
የዚህ ፈሊጥ ትርጉም ያህዌ ካደረገው ነገር የተነሳ ደስ መሰኘት ማለት ነው፡፡ "ያህዌ ካደረገው ነገር የተነሳ ደስ ይበላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "እርሱ ምን ያህል ቅዱስ እንደሆነ በምታስታውሱበት ጊዜ" ወይም 2) "ለቅዱሱ ስሙ፣" ይህም "ለእርሱ" ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አስታወሰ፡፡" በመዝሙር 20፡3 ላይ "አሰበ" የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎመ ይልከቱ፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ለምድር ሰዎች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ናቸው፡፡ "ከመላው ምድር የሆኑ ሰዎች…በምድር ያሉ ሰዎች ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ድል" የሚለው ረቂቅ ስም "አሸነፈ" የሚለውን ግስ በመጠቀም ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አምላካችን ጠላቶቹን ሲያሸንፍ ይመለከታሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"በድንገት በደስታ መዘመር ይጀምራሉ"
"ከደስታ የተነሳ ትዘምራላችሁ"
"ለእግዚአብሔር በውዳሴ መዘመር"
በደስታ የተሞላ ወይም ደስ የሚያሰኝ የሙዚቃ ድምጽ
እንደ ሙዚቃ መሳሪያ የሚያገለግል የእንስሳ ቀንድ
"ከፍ ያለ ድምጽ ማሰማት/እልል ማለት፡፡" በመዝሙር 47፡1 ላይ "ጩኸት" የሚለው ድምጽ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ዘማሪው ባህርን ወደ እግዚአብሔር እንደ ሚጮህ ሰው አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ "ባህር እና በውስጡ የሚገኘው ሁሉ እልል ይበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዘማሪው የሚነገረው ዓለም ሰው እንደሆነች አድርጎ ነው፡፡ "እናም ዓለም እና በውስጧ የሚኖሩ ሁሉ እልል ይበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/ የተዘለለ እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ዘማሪው ወንዞች እና ተራሮች ማጨብጨብ እና እልል ማለት እንደሚችሉ አድርጎ ይናገራል፡፡ "ወንዞች ማጨብጨብ እንደሚችሉ እና ተራሮች በደስታ እልል ማለት እንደሚችሉ ይሁኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጎች "በዓለም ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች" እና "በአገራት ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች" ሜቶኖሚ ናቸው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ግሱ ከቀደመው ሀረግ ሊወሰድ ይችላል፡፡ "እርሱ አገራትን በትክክል ይዳኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/ የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
"በእውነተኝነት" ወይም "ያለ አድልኦ"
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የሁሉንም አገራት ሰዎች ያመለክታል፡፡ "የሁሉም አገራት ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በፍርሃት መንቀጥቀጥ
ኪሩቤል በቃል ኪዳኑ ታቦት መክደኛ ላይ የሚገኙ መሆኑን ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፍት ብዙወን ጊዜ ስለ ቃል ኪዳኑ ታቦት፣ የያህዌ በላይ በሰማይ ተቀምጦ የቃል ኪዳኑ ታቦት የእግሩ ማረፊያ እንደሆነ አድርገው ይገልጻሉ፡፡ "እርሱ በዙፋኑ ላይ ከኪሩቤል በላይ በቃል ኪዳኑ ታቦት ተቀምጧል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ተንቀጠቀጠ
"ያህዌ ታላቅነቱ በጽዮን ብቻ አይደለም፣ በአገራት ሁሉ ላይ እርሱ ከፍ ያለ ነው" ወይም "ያህዌ የሚገዛው በጽዮን ላይ ብቻ አይደለም፣ እርሱ በአገራት ሁሉ ላይ ይገዛል"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በሁሉም አገራት የሚኖሩ ሰዎች እርሱን ከፍ ያደርጉታል" ወይም "የአገራት ሁሉ ህዝቦች በታላቅ ሁኔታ ያወድሱታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ እና ተደራጊ እንደዚሁም ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር ከመናገር፣ ለእግዚአብሔር ወደ መናገር ዘወር ይላል፡፡ በእርግጥ ከዚህ ሀረግ በኋላ ዳግም ተመልሶ ስለ እግዚአብሔር ይናገራል፡፡
"ፍትህ" የሚለው ረቂቅ ስም ትክክለኛ ለሆኑ ህጎች ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "አንተ የመሰረትካቸው ህጎች ትክክለኞች ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"የእግር መቀመጫ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው፤ ብዙውን ጊዜ የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎች የያህዌ በላይ በሰማይ በዙፋኑ ላይ ተቀምጦ፣ ያህዌ እግሩን የሚያሳርፍበት አድርገው የሚገልጹትን የቃል ኪዳኑን ታቦት ይሆናል፡፡ ሰዎች ያህዌን ሊያመልኩ እንደሚገባ ትርጉሙ ግልጽ ሊያደርግ ይችላል፡፡ "በእግሩ ማስቀመጫ ስር ሆናችሁ ያህዌን አምልኩት" ወይም "ያህዌን በመቅደሱ በዙፋኑ ፊት አምልኩት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጠቃሚ፣ ትኩረት የተሰጠው"
"አንተ ለህዝብህ ምላሽ ሰጠህ"
"የጽዮን ተራራ"
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ወደ ያህዌ እልልታ አሰሙ፡፡" "እልልታ/የደስታ ጩኸት" የሚለው በመዝሙር 47፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ መላውን የምድር ህዝብ ያመለክታል፡፡ "በምድር ያለ ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ዘማሪው አንባቢያን የንጉሡ ዙፋን ወደሚገኝበት ክፍል እንዲሄዱ እንደሚናገር አድርጎ ይገልጻል፡፡ "እርሱ በደስታ ዝማሬ ወደሚገኝበት ሂዱ" ወይም "እርሱ ይሰማችኋልና በደስታ ዘምሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ህዝብ እንደ እርሱ በጎች ነው፡፡ "እግዚአብሔር አቅርቦት የሚያደርግለት እና የሚጠብቀው ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እንስሳት የሚግጡበት/የሚሰማሩበት ሳራማ አካባቢ
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ታማኝነት" እና "ፍትህ" የሚሉት ረቂቅ ስሞች በቅጽል መልክ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "አንተ ለቃል ኪዳንህ ታማኝ እንደሆንክ እና ፍትሃዊ እንደሆንክ እዘምራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት ስለ "መኖር" የሚናገረው "መራመድ" እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ "እውነተኛ እና ትክክለኛ በሆነ መንገድ እኖራለሁ" ወይም "አንድነት/ሀቀኝነት የተሞላ ህይወትን እኖራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት ስለ "መኖር" የሚናገረው መኖር "መራመድ" እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ ዳዊት አንድነትን በቤቱ ውስጥ ተወስኖ እንደሚኖር አካላዊ ቁስ አድርጎ ቢመለከትም፣ ቤቱን በአንድነት እንደሚቆጣጠር ይናገራል፡፡ "ቤቴን በአንድነት/በሀቀኝነት እቆጣጠራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ትክክለኛ ያልሆኑ" የሚለውን ረቂቅ ስም ዳግም ማስተካከል ይቻላል፡፡ "ክፉ የሆነውን በዐይኖቼ ፊት ማኖር፣" የሚለው ፈሊጥ ትርጉም ይህ ማረጋገጥ ማለት ነው፡፡ "እኔ ባለሁበት ለማናቸውም ትክክለኛ ያልሆነ ድርጊት ለሚፈጽም ይሁንታ አልሰጥም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ዳዊት "ክፉውን" በእርሱ ላይ ሊጣበቅ እንደማይችል ነገር አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህም ማለት ክፉ ነገሮች እና ሰዎች ክፉ እንዳያደርጉ ይከለክላቸዋል ማለት ነው፡፡ "ክፉውን ፍጹም አስወግደዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ከአንድ ነገር ወይም ከአንድ ሰው ጋር በጣም በጥብቅ መያያዝ
"ክፉ ለሆነ ማናቸውም ነገር"
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው እንዲህ አይነት ሰዎች እንዴት እንደሚታበዩ ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"በግልጽ የሚታይ ትዕቢት፡፡" ይህ ትዕቢቱን ማንም በግልጽ ሊመለከተው ስለሚችለው ሰው ይናገራል፡፡
ይህ ማለት ዳዊት እንዲህ ያሉ ሰዎች በእርሱ ዙሪያ እንዲሆኑ እና ከእርሱ ጋር እንዲኖሩ ይፈቅዳል፡፡ "በምድሪቱ የሚገኙ ታማኝ ሰዎች ከእኔ ጋር እንዲኖሩ እፈቅዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለእግዚአብሔር ታማኝ የሆኑ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ "ታማኝ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዳዊት ስለ "መኖር" የሚናገረው "መራመድ" እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ "ሀቀኛ እና ትክክለኛ በሆነ መንገድ መኖር" ወይም "በሀቅ የተሞላ ህይወትን መኖር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ሀሳብ ሲኖራቸው በአንድነት የዋሉት ዳዊት አስመሳዮችን እንደማይታገስ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሀሰተኞችን አልቀበላቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የእኔ ዐይኖች" የሚለው የሚያመለክተው ራሱን ዳዊትን ነው፡፡ "በእኔ ፊት" ወይም "እኔ በምገኝበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"በየዕለቱ)
ይህ የሚያመለክተው ክፉ ሰዎችን ነው፡፡ "ክፉ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት እርሱ የሚገኝበትን ከተማ "የያህዌ ከተማ" በማለት ይጠራታል፡፡ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "የያህዌ ከተማ ከሆነችው፣ ከዚህች ከተማ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ጉዳት የደረሰበትን ሰው ያመለክታል፡፡ "ጉዳት የደረሰበት ሰው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ሰቆቃውን የገለጸበት መንገድ ፈሳሽን ከማንቆርቆር ጋር ተነጻጽሯል፡፡ "ሀዘኑን ለያህዌ በነጻነት/በሙሉ ልቡ ገለጸ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቀኖቼ" የሚለው የሚያመለክተው የጸሐፊውን ህይወት ሲሆን "ጪስ" የሚለው ሀሳብ በፍጥነት የሚጠፋን ነገር የሚገለጽ ነው፡፡ "ህይወቴ በቶሎ ያልፋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ጸሐፊው "አካሉን" እንደ "አጥንቶቹ" አድርጎ ይጠቅሳል፡፡ "ሰውነቴ እንደሚነድ ሆኖ ይሰማኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ጸሐፊው ራሱን እንደ ራሱ "ልብ" አድርጎ ይገልጻል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ ተስፋ ቆርጫለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ተስፋ መቁረጡን የገለጸበት ሌላው መንገድ ነው፡፡ "እንደ ጠወለገ ሳር እየደረቅኩ እንደሆነ ይሰማኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ብቸኝነቱን የሚያነጻጽረው ከቆልማሚት ጋር ነው፤ ቆልማሚት ከሌሎች ወፎች ጋር ከመሆን ይልቅ ብዙውን ጊዜ ብቻውን ይሆናል፡፡ "በበረሃ እንደሚገኝ ቆልማሚት ብቻዬን እና ተስፋ ቆርጬ እገኛለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ትልቅ አሳ የሚመገብ ወፍ
ጸሐፊው ብቸኝነትን ራሱን በፍርስራሾች ውስጥ ከሚኖር ጉጉት ጋር በማነጻጸር መግለጹን ቀጥሏል፡፡ "በፍርስራሾች ውስጥ ተጥሎ እንደሚኖር ጉጉት ወፍ ብቻዬን ሆንኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በምሽት ከተኛበት የሚነሳ ወፍ ነው፡፡ "የምሽት ወፍ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ጸሐፊው የብቸንነት ስሜቱን በትኩረት ለመግለጽ ራሱን ከወፍ ጋር ያነጻጽራል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት እንደ ሀዘን መግለጫ በአመድ ላይ ይቀመጣል፣ ስለዚህም አመድ በምግቡ ላይ ይወድቃል፡፡ "ዳቦ እንደምመገብ አመድ እመገባለሁ" ወይም "በሀዘኔ በምመገበው ዳቦ ላይ አመድ ይወድቅበታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ይሁነኝ ብሎ መጠጡን ከእንባው ጋር አልቀላቀለም፤ ይልቁንም እርሱ ሲያዝን እና ሲያለቅስ እንባው በሚጠጣበት ብርጭቆ ውስጥ ይገባል፡፡ "እንባዬ በምጠጣበት ብርጭቆ/ጽዋ ውስጥ ይንጠባጠባል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በቀጥታ የዳዊትን አካል ወደ ላይ ከፍ አላደረገውም ደግሞም ወደ ታች አልጣለውም፤ ይልቁንም ዳዊት ይህንን የተናገረው ምን እንደተሰማው እና እንደገጠመው ለመግለጽ ነው፡፡ "ወደላይ ያነሳኸኝ ቁልቁል ልትወረውረኝ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት በምድር ላይ ለመኖር የቀሩትን ጊዜያት የሚያነጻጽረው እየደበዘዘ ከሚሄድ ጥላ ጋር ነው፡፡ "በህይወት ለመኖር የቀረኝ እድሜ ምሽት ላይ በቶሎ እንደሚጠፋ ጥላ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የዳዊት አካል እየደከመ ሲሄድ እና ወደ ህይወቱ ማብቂያ ሲቃረብ፣ ራሱን ከሚጠወልግ ሳር ጋር ያነጻጽራል፡፡ "እንደ ሚጠወልግ ሳር ሰውነቴ ደከመ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
መድረቅ እና መጨማደድ
"በሚመጡት ትውልዶች ሁሉ ትታወቃለህ"
በብዙ ሰዎች መታወቅ
እዚህ ስፍራ "ጽዮን" የሚያመለክተው በጽዮን የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ "በጽዮን ሰዎች ላይ ምህረት አድርግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሷ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጽዮንን ነው፡፡
"ድንጋዮች" የሚለው የሚያመለክተው ከመደምሰሷ አስቀድሞ የከተማይቱ ቅጥር ክፍል የሆኑን ድንጋዮች ነው፡፡ "አሁንም አስቀድሞ የከተማይቱ ቅጥር የነበሩትን ድንጋዮች ውደዳቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስምህ" የሚለው የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡ "አንተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ያህዌን ከክብሩ የተነሳ ከፍ ከፍ ያደርጋሉ፡፡ እዚህ ስፍራ ያህዌ የተገለጸው በክብሩ ነው፡፡ "አንተን ያከብራሉ፣ ምክንየቱም አንተ ክቡር ነህ" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"በክብሩ ይታያል" ወይም "ሰዎች ክብሩን ያያሉ"
ይህ ሚስኪናንን ያመለክታል፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ያህዌ ጸሎታቸውን ይቀበላል/ይሰማል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም አሉታዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ ይህንን ለመጪው ትውልድ አስተላልፈዋለሁ/እጽፈዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ በአንድነት የዋሉት እግዚአብሔር እንዴት ከሰማይ ወደ ታች እንደ ተመለከተ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከምድር በላይ ከፍ ያለ የእርሱ ቅዱስ ስፍራ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ባለስልጣናት ሞት የፈረዱባቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ደግሞም የያህዌ ስም መወደሱን ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት እግዚአብሔር ደካማ እንዳደረገው የሚገልጸው የእርሱ ጥንካሬዎች ከእርሱ ሊወሰዱ እንደሚችሉ አካላዊ ቁስ አድርጎ ነው፡፡ "ደካማ አደረገኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቀኖች" የሚለው ቃል የእርሱን ህይወት ያመለክታል፡፡ "የእኔ ህይወት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት እግዚአብሔርን የሚጠይቀው እንደሞት እንዳይፈቅድ/እንዳይገድለው ነው፡፡ "ከምድር አትውሰደኝ" ወይም "አትግደለኝ/እንድሞት አትፍቀድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ በትውልዶች ሁሉ መሃል አለህ"
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው "መሬትን" እና "ሰማያትን" ነው
እዚህ ስፍራ ዳዊት እግዚአብሔር ህያው የሚሆንበት የጊዜ ርዝመት እንደ እርሱ "አመታት" ይገልጻል፡፡ ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንተ ለዘለዓለም ትኖራለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ጥንድ አሉታዎች የሚሉትን ይመልከቱ)
"መኖሩ ይቀጥላል"
እዚህ ስፍራ ዳዊት የሚገልጸው፣ ትውልዶች በያህዌ ተጠብቀው የሚኖሩት በመገኘቱ መሆኑን ነው፡፡ "በአንተ መገኘት ውስጥ ሲኖሩ ይጠበቃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ዳዊት ዝማሬውን ጽፏል፤ ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው፤ ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት መዝሙር ስልት የተጻፈ ነው፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው፣ ያህዌን እርሱ ምን ያህል እንደሚያወድስ ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "በውስጥ ሰውነቴ ሁሉ ያህዌን አወድሰዋለሁ"ነ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ያህዌን ስም እንደ ያህዌነቱ ማወደስን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በመላው ማንነቴ" ወይም "በሆንኩት ሁሉ፡፡" ዳዊት ይህን ሀረግ የተጠቀመው ወደ ራሱ ለማመልከት እና ለያህዌ ያለውን መሰጠት ለማጉላት ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳዊት ስለ ራሱ ይናገራል፣ ስለዚህም "የአንቺ" እና "አንቺ" የሚሉትን ቃለት ራሱን ለማመልከት ይጠቀምባቸዋል፡፡ ብዙ ቅጂዎች/ትርጉሞች ይህንን በዩዲቢ ውስጥ እንደሚገኘው "የእኔ" እና "እኔ" በሚል ይገልጽዋቸዋል፡፡
ይህ ማለት ያህዌ እርሱን በህይወት ጠብቆታል፡፡ "እርሱ ከሞት ታድጎሻል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ አንድን ሰው መባረክ እና ታላቅ ክብር መስጠት የተገለጸው በሰው ራስ ላይ ዘውድ እንደ መድፋት ተደርጎ ነው፡፡ "ታማኝነት" እና "ምህረት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች በተውሳከ ግስ መልክ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "እርሱ አንቺን በታማኝነት እና በምህረቱ ይባርክሻል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"ህይወትሽን" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው "አንቺ" የሚለውን ሲሆን፣ ነገር ግን ይህ በህይወት ዘመን ሁሉ ባርኮትን እንደሚሰጥ ትኩረት ያደርጋል፡፡ "እርሱ በመልካም ነገሮች በዘመንሽ ሁሉ ያረካሻል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ወጣትነት ማደስ" የሚለው ዳግም ወጣት የመሆን ስሜት ማግኘት ማለት ነው፡፡ እዚህ ስፍራ ዳዊት ይህንን የወጣትነት ስሜት የሚያነጻጽረው ከንስር ፍጥነት እና ጥንካሬ ጋር ነው፡፡ "ወጣትነት ይሰማሻል ደግሞም እንደ ንስር ጠንካራ ትሆኛለሽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ወጣትነት" የሚለው ቃል ጥንካሬን አንድ ሰው በጎልማሳነቱ የሚሰማውን ጥንካሬ ያመለክታል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ፍትህን እውን ያደርጋል"
ጭቆናን የሚፈጽሙ በግልጽ ሊጠቀሱ ይችላሉ፡፡ "በሰዎች ጭቆና የሚደርስባቸው ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"እንዲታወቅ ያደርጋል" የሚሉት ቃላት ከቀደመው ሀረግ ይታወቃሉ፡፡ እዚህ ስፍራ ሊደገሙ ይችላሉ፡፡ "እርሱ ስራዎቹ ለእስራኤል ትውልዶች እንዲታወቁ አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
"በምህረት እና ፍቅር የተሞላ"
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ሁለተኛው የመጀመሪያውን ሃሳብ ያጠናክራል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ትይዩ ናቸው ደግሞም እግዚአብሔር እኛ መቀጣት የሚገባንን ያህል እንደማይቀጣን ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "በኃጢአታችን መቀጣት የሚገባንን ያህል አይቀጣንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"አይቀጣንም"
ንጽጽሩ የሚያወዳድረው እግዚአብሔር ለህዝቡ ያለውን ታላቅ ፍቅር፤ በሰማይና በምድር መሃል ካለው ትልቅ ርቀት ጋር ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ታማኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ስለዚህ እርሱ ለኪዳኑ በጣም ታማኝ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
በምስራቅ እና ምዕራብ መሃል ያለው ርቀት መለካት እስከማይቻል ድረስ እጅግ ሩቅ ነው፡፡ በዚህ ተነጻጻሪ ውስጥ፣ ርቀቱ የተወዳደረው እግዚአብሔር ኃጢአታችንን ከእኛ ምን ያህል እንዳራቀው ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ጸሐፊው አባትለልጆቹ ያለውን ርህራሄ፣ ያህዌ እርሱን ለሚያከብሩ ካለው ርህራሄ ጋር ያነጻጽራል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የእኛ አካል የሚመስለው" ወይም "እርሱ አካላችንን ያበጀው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ የመጀመሪያውን ሰው አዳምን ሲፈጥር፣ የፈጠረው ከአፈር ነው፡፡ "እርሱ ከአፈር እንደ ፈጠረን ያውቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ንጽጽር፣ የሰው ህይወት ዘመን መጠኑ የተወዳደረው ሳር ከመጠውለጉ አስቀድሞ ከሚኖራት አጭር ጊዜ ጋር ነው፡፡ "የሰው የህይወት ዘመን እንደ ሳር እድሜ አጭር ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ንጽጽር፣ ሰው እንዴት በጊዜ ውስጥ እንደሚያድግ የተወዳደረው ከአበባ እድገት ጋር ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ማበብ" በሚገባ ወይም ውብ ሆኖ ማደግ ነው፡፡
እነዚህ ሀረጋት ስለ አበቦች እና ሳር መናገራቸውን ይቀጥላሉ፡፡ አበቦች እና ሳር እንዴት እንደሚሞቱ ከሰው አሟሟት ጋር ያነጻጽራሉ፡፡ "ነፋስ በአበቦች እና ሳሮች ላይ ይነፍሳል፣ እነርሱም ይጠፋሉ፤ ማንም የት ስፍራ በቅለው እንደነበር መናገር አይችልም - የሰው ልጅም እንደዚሁ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ታማኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ያህዌ ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ያህዌ የያህዌ ፈቅር ለዘለዓለም ይቀጥላል ማለት ነው፡፡ "ለዘለዓለም ይቀጥላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ከጽንፍ ጽንፍ የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱን የሚያከብሩ ትውልዶች"
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የያህዌ እንደ ንጉሥ መግዛት የተገለጸው እንደ "ዙፋኑ" ተደርጎ ነው፡፡ "ያህዌ በሰማይ እንደ ንጉሥ በሚገዛበት በወንበሩ ላይ ተቀመጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አበጅቷል"
እዚህ ስፍራ እንደ ንጉሥ ስልጣኑ ላይ ለማተኮር፣ ያህዌ የተጠቀሰው "በእርሱ መንግሥት" ነው፡፡ "እርሱ ይገዛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ "ፈቃዱን ያደርጋል" ማለት ነው፡፡ "ፈቃዱን ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ በሚገዛባቸው ስፍራዎች ሁሉ አመስግኑት"
የዚህ ሀረግ ትርጉም ያህዌን በሙሉ ልቡ ያወድሰዋል ደግሞም ለእርሱ ላለው መሰጠት ትኩረት ይሰጣል ማለት ነው፡፡ "በሙሉ ማንነቴ" ወይም "በሙሉ ነፍሴ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ዝማሬ የውዳሴ መዝሙር ነው
የዚህ ሀረግ ትርጉም ያህዌን በሙሉ ልቡ ያወድሰዋል ደግሞም ለእርሱ ላለው መሰጠት ትኩረት ይሰጣል ማለት ነው፡፡ "በሙሉ ማንነቴ" ወይም "በሙሉ ነፍሴ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ውበት" እና "ግርማ" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ለያህዌ ክብር ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ የተገለጹትም ያህዌ እንደ ልብስ እንደተጎናጸፋቸው ተደርጎ ነው፡፡ "በአንተ ዙሪያ ውበት እና ግርማ አለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ የተገለጸው ብርሃን እንደ ልብስ በዙሪያው እንደሸፈነው ተደርጎ ነው፡፡ "አንተ በብርሃን ተሸፍነሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እግዚአብሔር የተገለጸው ሰው በውስጡ የሚቀመጥበት መጋረጃ እንደሚዘረጋ፣ ያህዌ ሰማያትን እንደ ዘረጋ ተደርጎ ነው፡፡ "ሰው ድንኳን እንደሚዘረጋ አንተ ሰማያትን ዘረጋህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ ላይኛውን ክፍልህን በሰማያት ገነባህ፡፡" ይህ የሚያመለክተው የእርሱ ቤት የላይኛው ወለል እጅግ ረጅም ከመሆኑ የተነሳ እስከ ደመናት እንደሚደርስ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ ደመናት የተገለጹት ሰረገላ ሆነው ያህዌን እንደተሸከሙ ተደርጎ ነው፡፡ "አንተ ደመናት እንደ ሰረገላ እንዲሸከሙህ አደረግህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የነፋስ መንፈስ የተገለጸው ያህዌ እንደሚራመድባቸው ክንፎች ተደርጎ ነው፡፡ "አንተ በነፋስ ላይ ትራመዳለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እርሱ ነፋስ እንደ መልዕክተኛ መልዕክት እንዲያደርስ አደረገ፣ "እርሱ ነፋሳትን መልዕክተኞቹ አደረገ" ወይም 2) "እርሱ መልዕክተኞቹን እንደ ነፋስ ፈጣን አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በቀደመው ዐረፍተ ነገር ውስጥ በውስጠ ታዋቂነት ከቀረበው መረጃ ጋር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እርሱ የእሳት ነበልባልን አገልጋዮቹ አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መሰረቶችን መሰረተ" የሚለው ሀረግ "ፈጠረ" ማለት ነው፡፡ "እርሱ መላዋን ምድር ፈጠረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ምድርን የሸፈነው ውሃ የተነጻጸረው ትልቅ ልብስ አንድን ነገር እንዴት ሙሉ ለሙሉ እንደሚሸፍን ከዚያ ጋር ነው፡፡ "አንተ ምድርን ሙሉ ለሙሉ በውሃ ሸፈንክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ደግሞም በአንድነት የዋሉት እግዚአብሔር እንዴት እንደተናገረ እና ውሆች እንደሸሹ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ ኋላ መመለስ፣ ዝቅ ማለት
እዚህ ስፍራ ዘማሪው ስለ ውሆች መመለስ የሚናገረው የያህዌን ድምጽ ከሰሙ በኋላ ልክ እንደ አንስሳ እንደሚሸሹ አድርጎ ነው፡፡ "መሸሽ" የሚለው ቃል በፍጥነት መሮጥ ማለት ነው፡፡ "በችኮላ መሸሽ/ፈጥኖ መሄድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዘማሪው የሚናገረው፤ ተራሮች እና ሸለቆዎች ራሳቸውን ለማንቀሳቀስ የፈቀዱ ይመስል እግዚአብሔር እንዲንቀሳቀሱ እና እንዲለወጡ ማድረጉን ነው፡፡ እነርሱ በዚህ መንገድ የተገለጹት በእግዚአብሔር ሀይል ላይ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ዘማሪው እግዚአብሔር ውሆች እርሱ የፈጠረላቸውን ድንበራቸውን እንዳያልፉ ማድረጉን የገለጸው ውሆች ራሳቸው ድንበራቸውን ላለማለፍ እንደመረጡ አድርጎ ነው፡፡ እነርሱ በዚህ መንገድ የተገለጹት እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ያለውን ስልጣን ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "ሊያልፉት/ሊያቋርጡት የማይችሉት ድንበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዳርቻ
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ውሆችን ነው፡፡
አነስተኛ ወንዞች
ይህ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ እነርሱ ውሃ በመጠጣት ትማቸውን ቆረጡ/ጠጥተው ረኩ፡፡ "የዱር አህዮች ውሃ ጠጥተው ከጥማቸው ረኩ" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በወንዝ ዳርቻ የሚገኝ መሬት
እዚህ ስፍራ ዳዊት የወፎችን ጭውጭውታ እንደ ሚዘምሩ አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ "በዛፍ ቅርንጫፎች መሃል ጭውጭው ይላሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት እግዚአብሔር ዝናብ ያዘንባል ማለት ነው፡፡ ውሆች የተገለጹት በሰማይ ባለው እልፍኝ እንደሚኖሩ ተደርጎ ነው፡፡ "እርሱ ዝናብ ከሰማይ እንዲዘንብ በማድረግ ተራሮችን ውሃ ያጠጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ የፈጠርካቸው ብዙ መልካም ነገሮች"
"እርሱ አደረገ" እና "በቀሉ" የሚሉት ቃላት በቀደመው ሀረግ ወስጥ በውስጠ ታዋቂነት ይገኛሉ፣ እናም እዚህ ስፍራ ሊደገሙ ይችላሉ፡፡ "እርሱ ሰው እንዲንከባከባቸው ተክሎች እንዲበቅሉ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ያህዌ ለእርሱ ዛፎች ብዙ ውሃ ይሰጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነርሱ ጎጇቸውን በጥድ ላይ ይሰራሉ፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ወፎች ጎጆዎቻቸውን በጥድ ላይ ይሰራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወፍ ዐይነት ነው፡፡ "ወፍ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ሽኮኮ የአይጥ መልክ ያለው ትንሽ እንስሳ ነው፡፡ "በቋጥኝ የሚሸሸግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ ቃል የሚያመለክተው በአመት ውስጥ ስለሚለዋወጡት የተለያዩ የአየር ንብረት ነው፡፡ አንዳንድ ቦታዎች ዝናባማ ወቅት እና ደረቅ ወቅት ሲኖራቸው፣ ሌሎች ፀደይ፣ በጋ፣ በልግ እንዲዚሁም ክረምት አላቸው፡፡
እዚህ ስፍራ ዳዊት ፀሐይን የሚገልጻት የቀኑን ሰዓት እንደምታውቅ አድርጎ ነው፡፡ "እርሱ በሰዓቱ ፀሐይ እንድትጠልቅ ያደርጋል" (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ያህዌ ሆይ፣ አንተ ይህን ታደርጋለህ፡፡" እዚህ ስፍራ ጸሐፊው ስለ ያህዌ ከመናገር ለያህዌ ወደ መናገር ዘወር ይላል፡፡
ለሌላው እንስሳ ምግብ የሚሆን እንስሳ
"ምግባቸውን ለማግኘት እግዚአብሔርን ተስፋ ያደርጋሉ"
ወደ ጎሬ/ ዋሻቸው ይመለሳሉ
የትናንሽ ጡት አጥቢዎች እና ትንንሽ እንስሳት ቤቶች
እዚህ ስፍራ ዳዊት ዳዊት የፈጠራቸውን ነገሮች ብዛት ከመያዣቸው እየወጡ እንደ ሚያጥለቀልቁ ፈሳሾች አድርጎ ይገልጻል፡፡ "በስራህ ተሞልቷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በጣም ጠልቅ እና ሰፊ ነው፡፡" የባህር ጥልቀት እና ስፋት ይህ ምን ያህል ትልቅ እንደሆነ ትኩረት ይሰጣል፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"ማንም ሊቆጥራቸው ከሚችለው በላይ የሆኑ ፍጥረታትን መያዝ"
ማንም ሊቆጥረው ከሚችለው በላይ
ይህ ማለት ሁሉንም አይነት መጠን ያላቸው ፍጥረታት፡፡ (ከጽንፍ ጽንፍ የሚለውን ይመልከቱ)
"መርከቦች በባህር ላይ ይጓዛሉ/ይመላለሳሉ"
"እነዚህ ፍጥረታት ሁሉ"
"በሚያስፈልጋቸው ጊዜ ምግባቸውን ትሰጣቸዋለህ"
የሚሰጣቸው ምግብ መሆኑን መግለጽ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ "ምግብ በምትሰጣቸው ጊዜ፣ እነርሱ ይሰበስቡታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ማከማቸት
ይህ ለፍጥረታቱ ምግብ ለመስጠት ያህዌ እጆቹን እንደሚከፍት ይገልጻል፡፡ "እነርሱን ለመመገብ እጆችህን በምትከፍትበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ያህዌ እነርሱን አይመለከትም ወይም ለእነርሱ ትኩረት አይሰጥም፡፡ "እነርሱን በማትመለከትበት ጊዜ" ወይም "ቸል ባልካቸው/በተውካቸው ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት አካላቸው ይበሰብሳል፤ ወደ አፈራቸውም ይመለሳሉ/ ተመልሰውም አፈር ይሆናሉ፡፡ "አካላቸው ይበሰብሳል፣ ወደ ምድር ይመለሳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የእርሱ መንፈስ ለፍጥረታት ህይወት ለመስጠት እንደሚላክ ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነርሱን የፈጠረው የያህዌ መንፈስ ነው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ ምድር በአዲስ ህይወት እንዲሞላ ታደርጋለህ"
ሀሳቡን የሚያነጻጽረው ጣፋጭ ጣዕም ካለው ነገር ጋር ነው፡፡ "ሃሳቦቼ ደስ የሚያሰኙ ይሁኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይጥፉ
"ክፉዎች" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው ክፉ ሰዎችን ነው፡፡ "ክፉ ሰዎች ይጥፉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
x
“የእግዚአብሔርን ኃይል ፈልጉ” ማለት እንዲያጸናችሁ ጠይቁ ማለት ነው፡፡ “እግዚአብሔርን ፈልጉ፤ ኃይሉንም እንዲሰጣችሁ ጠይቁ”
አስታውሱ እና አስቡ
“አስቡ” የሚለው ቃል ቀድሞ ከነበረው ሐረግ ጋር በማያያዝ የምንረዳው ነው፡፡ “ተአምራቱን አስቡ እና”
እዚህ ላይ “አፍ” የሚያመለክተው እግዚአብሔር የተናገረውን ነው፡፡ “የተናገረውን ፍርድ”
ጸሐፊው ለእስራኤላውያን እነዚህን ስሞች በመጥራት ይናገራል፡፡
“የእግዚአብሔር አገልጋይ አብርሃም”
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ስለሆነም አጽንኦት ለመስጠት አንድ ላይ ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ “ቃሉ” የሚለው የሚያመለክተው ቃል ኪዳኑን ነው፡፡ “ለባሪያው የገባውን ቃል ኪዳን ለዘላለም ያስባል”
ይህ ማለት ስለ አንድ ነገር ማስታወስ እና ማሰብ ማለት ነው፡፡ “ያስታውሳል”
“1,000 ትውልዶች”
“አሰበ” ማለት አንድን ነገር አስታወሰ ማለት ነው፡፡ “ያስታውሳል”
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች “ቃል ኪዳኑ” እና “መሐላው” የሚያመለክቱት እግዚአብሔር ለሕዝቡ የገባውን ተመሳሳይ ቃል ኪዳኑን ነው፡፡
"ያደረገው" የሚለው ቃል በቀደመው ሐረግ ውስጥ ግንዛቤ ተወስዶበታል፡፡ እዚህ ላይም ሊደገም ይችላል፡፡ “ለይስሐቅ ያደረገው መሐላ” ወይም “ለይስሐቅ የሰጠው መሐላ”
መዝሙረኛው ስለ እስራኤል ይጽፋል፡፡
“እነርሱ” የሚለው ቃል እስራኤላውያንን ያመለክታል፡፡
“ምድሪቱ” የከነዓንን ምድር ያመለክታል፡፡ “በከነዓን ምድር ስደተኞች ነበሩ”
“መቅበዝበዛቸውን ቀጠሉ”
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ስለሆነም አጽንኦት ለመስጠት አንድ ላይ ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡
መዝሙረኛው ስለ እስራኤል ይጽፋል፡፡
“ለእነርሱ መልካም እንዲሆን።” ይህም እስራኤልን የሚያመለክት ነው፡፡
እዚህ ላይ “አትንኩ” ማለት አትጉዷቸው ማለት ሲሆን፣ እግዚአብሔር ሕዝቡን እንዳይነኩ ማስጠንቀቂያ ለመስጠት የተጠቀመበት የተጋነነ ቃል ነው። “የቀባኋቸውን ሰዎች አትጉዱ”
“ላከ።” ይህ ማለት በምድሪቱ ላይ ረሃብ እንዲሆን አደረገ፡፡
x
የእስረኛ እግሮች የሚታሰሩበት የብረት ሰንሰለት
እነዚህ መግለጫዎች እንደ ድርጊት ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ “ግብፃውያን እግሮቹን በእግር ብረት አሰሯቸው፤ በአንገቱም ላይ የብረት ሰንሰለት አደረጉ።
“የእግዚአብሔር መልእክት ፈተነው”
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች በመሠረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ስለሆነም ንጉሡ ዮሴፍን ነፃ እንዳደረገው አጽንኦት ለመስጠት በአንድ ላይ ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡
እዚህ ላይ “እስራኤል” የተባለው ያዕቆብን ያመለክታል፡፡ ያዕቆብ ቤተሰቡን ከእርሱ ጋር ይዞ መጣ፡፡ “እስራኤልና ቤተሰቡም ወደ ግብፅ መጡ”
ጸሐፊው የእስራኤልን መብዛት ብዙ ፍሬ እንዳፈራ ተክል አድርጎ ገልጾታል፡፡ “እግዚአብሔር የሕዝቡን ቁጥር እጅግ አበዛው”
“ሕዝቡን ለመጥላት እና አገልጋዮቹን ለመበደል”
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች በመሠረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ “ሙሴና አሮን የእግዚአብሔርን ተአምራት በግብፅ ውስጥ በካም ዝርያዎች መካከል አደረጉ”
“አደረጉ” የሚለው ቃል ቀደም ሲል በነበረው ሐረግ ውስጥ ግንዛቤ ተገኝቶበታል፡፡ እዚህም ላይ በድጋሚ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ “ድንቆቹንም በካም ምድር አደረጉ”
“ሰማዩን አጨለመ”
ትናንሽ የሚዘሉ እንስሳት
“በገዢዎቻቸው ክፍሎች ውስጥ ነበሩ”
መዝሙረኛው በግብፅ ላይ የነበረውን የእግዚአብሔርን ፍርድ መግለጹን ቀጥሏል፡፡
የዝንብ መንጋ
ትናንሽ የሚበሩ ነፍሳት
እንደ ዝናብ ከሰማይ የሚወርድ በረዶ
እግዚአብሔር በረዶን፣ ዝናብን እና መብረቅን አድርጎ ወይኑንና ዛፎችን አወደማቸው፡፡ “አጠፋው እና ሰበረውም”
“እጅግ ብዙ አንበጣዎች”
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች በመሠረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ስለሆነም አጽንኦት ለመስጠት በአንድነት ጥቅም ላይ ውለዋል። “አንበጣዎቹ እፅዋቱንና በምድሩ ላያ ያለውን ሰብል ሁሉ በሉ፡፡
እዚህ ላይ በሁለተኛው ሐረግ ስለ “መጀመሪያ ፍሬ” የሚናገረው በመጀመሪያው ሐረግ ስለ መጀመሪያ ልጅ ወይም ስለ በኩር የተጠቀሰውን ለመግለጽ ነው። “በምድራቸውም በመጀመሪያ የተወለደውን ሁሉ ገደለ፣ ያም የጉልበታቸው የመጀመሪያ ፍሬ ነው” ወይም “ከዚያም እግዚአብሔር በግብፃውያን ቤት ውስጥ ያለውን የመጀመሪያ ልጅ ወይም ታላቅ ልጅ ገደለ”
እስራኤላውያን ከግብፅ በወጡ ጊዜ ብርና ወርቅ ይዘው ወጡ፡፡ “እስራኤላውያንን ከግብፅ ባወጣቸው ጊዜ ብርና ወርቅን ከንብረቶቻቸው ጋር ይዘው እንዲወጡ አደረጋቸው”
ወደ ኋላ የቀረ አንድም አልነበረም። ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለጽ ይችላል። “ወገኖቹ ሁሉ ጉዞውን ማድረግ ችለዋል”
እዚህ ላይ ይህንን ግልጽ ማድረግ ጠቃሚ ነው። ድርጭቶች ማለት ትናንሽ ወፎች ሲሆኑ እግዚአብሔር ይበሉ ዘንድ የላከላቸው ናቸው። “እግዚአብሔር ትናንሽ ወፎችን ይበሉ ዘንድ ላከላቸው”
እግዚአብሔር መናን፣ የምግብ ዓይነት፣ ከሰማይ እንዲወርድ አድረገ፡፡ “ከሰማይ የወረደ ምግብ”
“ውሃዎች ፈሰሱ”
ይህ ማለት አስታወሰ ማለት ነው። “አስተዋሰ”
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች በመሠረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ፣ እግዚአብሔር ሕዝቡን ከግብፅ አውጥቶ በመራቸው ጊዜ ደስተኞች እንደ ነበሩ አጽንኦት ለመስጠት በአንድነት ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ ሕዝቡ በደስታ ይጮኹ ነበር፡፡ “የተመረጡትን ሕዝቦቹን በደስታ እና በድል አድራጊነት ድምፅ መራቸው”
እዚህ ላይ “የመረጣቸው” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን የተመረጠ ሕዝብ ነው፡፡ “የእርሱ የተመረጠ ሕዝብ”
ጠላቶቻቸውን ስላሸነፉ ሕዝቡ በደስታ የሚያሰሙት የድል አድራጊነት ድምፅ ነው
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ አንድ ዓይነት ትርጉም አላቸው፣ አጽንኦት ለመስጠት ግን በአንድነት ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ ሥርዓቱን “መጠበቅ” ማለት እነርሱን መታዘዝ ማለት ነው፡፡ “ሕጉንና ሥርዓቱን መታዘዝ”
በዕብራውያን የቅኔ አጻጻፍ ውስጥ ተመሳሳይነት የተለመደ አገላለጽ ነው፡፡
ስውር ስሙ “ታማኝነት” ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ለቃል ኪዳኑ ለዘላለም ታማኝ ነውና”
ደራሲው ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው እግዚአብሔርን ለማመስገን ነው እንጂ መልስ ፈልጎ አይደለም። “ማንም የእግዚአብሔር ኃያላን ድርጊቶች . . . ሥራውንም መናገር አይችልም።”
“ምስጋና የሚገባቸው ሥራዎች”
“አስበኝ” የሚለው ሐረግ አንድን ነገር ማስታወስ ማለት ነው፡፡ “አስበኝ”
“የመረጥከው” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በእግዚአብሔር የተመረጠውን ሕዝብ ነው። “የመረጥከውን ሕዝብህን”
እነዚህ ነገሮች ዳዊት “የመረጥካቸውን ብልጽግና በማየት” ከሚለው ጋር ስለሚያደርገው የሚናገረው ነው። “አደርጋለሁ” የሚለው ቃል እዚህ ጋ ሊደገም ይችላል፡፡ “በደስታ ደስ ይለኛል . . . እከብራለሁም”
ደስታ፣ ደስ መሰኘት
እዚህ ላይ “የአንተ ርስት” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው በእግዚአብሔር የተመረጡ ሕዝቦች የሆኑትን እስራኤላውያንን ነው፡፡ “መክበር” ማለት “በአንድ ነገር መመካት” ማለት ነው፡፡ ከዚህ የተነሣ በእግዚአብሔር ይመካሉ፡፡ “በታላቅነትህ ከሕዝብህ ጋር እመካለን” ወይም “ከሕዝብህ ጋ ስለ አንተ እንመካለን”
“ለሠራሃቸው አስደናቂ ሥራዎች አላመሰገኑም”
“ታማኝነት” የሚለው ስውር ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ “አንተ ለቃል ኪዳንህ ታማኝ ሆነህ ያደረግከውን ብዙ ሥራ ቸል አሉ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚያመለክቱት አንዱን ባህር ነው፡፡ ሁለተኛው የባህሩ ስም ነው፡፡
“ምንም እንኳን አሁን የተናገርኩት እውነት ቢሆንም፣ እርሱ”
እዚህ ላይ “ስለ ስሙ” የሚይለው የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ “ስለ ራሱ መልካም ስም ሲል”
እዚህ ላይ ዳዊት እግዚአብሔር እስራኤላውያንን በመቃ ባህር ውስጥ በደረቅ ምድረ በዳ እንደ መራቸው ይናገራል። “ጥልቁ” የሚያመለክተው የባህሩን ታችኛው ክፍል ሲሆን እግዚአብሔር ውሃውን በከፈለ ጊዜ የታየው ነው፡፡ “በመቃ ባህር ውስጥ በደረቅ ምድር”
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች በመሠረቱ አንድ ዓይነት ናቸው፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ከጠላቶቻቸው እንዳዳናቸው አጽንኦት ለመስጠት በአንድ ላይ ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡
እዚህ ላይ “እጅ” የሚያመለክተው ኃይልን ወይም ቁጥጥርን ነው፡፡ “ከሚጠሏቸውም ኃይል” ወይም “ከሚጠሏቸው ቁጥጥር”
ይህ ስለ ጠላቶቻቸው መስጠም ጨዋ በሆነ መንገድ መግለጽ ነው። “ጠላቶቻቸውን አሰጠመ”
እዚህ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው “ዘሮቻቸውን” እና “የእርሱ” የሚለው ቃል ደግሞ “እግዚአብሔርን” ነው፡፡
እግዚአብሔር እንዲሄዱበት የሚፈልገውን ከመጠበቅ ይቅል እርሱን ሳይጠብቁ ነገሮችን ሁሉ አደረጉ፡፡ “የእግዚአብሔርን ትእዛዝ መጀመሪያ ሳይጠብቁ ነገሮችን አደረጉ”
“እርካታ ሊሰጡ የማይችሉ ምኞቶች”
“በእግዚአብሔር ላይ አመጹ”
እዚህ ላይ ዳዊት እግዚአብሔር ሰዎቹ ይጎዱ ዘንድ ልክ አንድ ሰው ሌላን ሰው ወይም መልእክተኛን እንደሚልክ በሽታን እንደ ላከባቸው ይናገራል፡፡ “ነገር ግን እርሱ በአስከፊ በሽታ እንዲሠቃዩ አደረጋቸው።
ሰዎች ቀስ በቀስ እንዲዳከሙ እና የተወሰኑት እንዲሞቱ የሚያደርግ በሽታ ነው
ይህ በምድረ በዳ የሚገኘውን የእስራኤል ሰፈር ያመለክታል፡፡ “በምድረ በዳ ሰፈር ውስጥ”
እዚህ ላይ ምድር ተከፍታ ሰዎችን መቅበሯ ፍጥረት አንድ ነገር ከመዋጡ ጋር ይነጻጸራል፡፡ “ምድር ተከፈተች ቀበረቻቸውም”
ይህ በሙሴ ላይ ያመፀ የታወቀ ሰው ነበር፡፡
የአቢሮን ተከታዮችም መሬቷ ተከፍታ ዳታንን ስትቀብረው አብረው ተቀብረዋል፡፡ “የአቢሮን ተከታዮች ተሸፍነዋል” ወይም “የአቢሮን ተከታዮች ተቀብረዋል”
ይህ በሙሴ ላይ ያመፀ የታወቀ ሰው ነበር፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን፣ ክፉ ሰዎች በእሳት እንዴት እንደ ተገደሉ አጽንኦት ለመስጠት በአንድነት ተጽፈዋል፡፡
የጥጃው ምስል ከብረት ቀልጦ የተሠራ እንደ ነበር ይህ መረጃ ሊመዘገብ ይችላል። “በኮሬብ ቀልጦ የተሠራ የጥጃ ምስል አደረጉ ሰገዱለትም”
ይህ ማለት እግዚአብሔርን ከማምለክ ይልቅ የጥጃውን ምስል አመለኩ፡፡ “የእግዚአብሔርን ክብር ከማምለክ ይልቅ የጥጃውን ምስል አመለኩ”
እዚህ ላይ እግዚአብሔር የተገለጠው በክብሩ ነው፡፡ “የተከበረው አምላካቸው” ወይም “የተከበረው አምላክ”
ይህ የሚያመለክተው የካም ዝርያዎች የኖሩበትን ምድር ነው፡፡ “የካም ዝርያዎች የኖሩበት ምድር”
“አስደናቂ ነገሮች”
እዚህ ላይ ዳዊት የሚናገረው ሙሴ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን እንዳያጠፋቸው በመካከል ገብቶ ስለ መቆሙ ነው። “እግዚአብሔር እንዳያጠፋቸው በእስራኤላውያንና በእግዚአብሔር መካከል ቆመ”
ተነጫነጩ
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር የከነዓንን ምድር እንደ ርስታቸው እንዲወስዱ የገባላቸውን ቃል ኪዳን ነው።
“የእርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ መሐላ በሚማልበት ጊዜ እጅን ማንሣት ደግሞ የተለመደ ነገር ነበር፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ አንድ ዓይነት ትርጉም አላቸው ነገር ግን ትኩረት ለመስጠት በአንድነት ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ “እናም ዘሮቻቸው በባዕድ ምድር እንዲኖሩ አደረጋቸው”
ይህ ማለት መበታተን ወይም አንድን ነገር ማሰራጨት ማለት ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለጽ ይችላል፡፡ “ለሙታን ያቀረቡት መሥዋዕት”
“ሙታን” የተባሉት እስራኤላውያን ያመልኳቸው የነበሩት ጣዖታትና ባዕድ አማልክት ናቸው፡፡ “ለሞቱ አማልክት” ወይም “ሕይወት ለሌላቸው አማልክት”
“መቅሰፍቱ ተሰራጨ”
“አስቆጡት”
x
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡
ሙሴ ከሕዝቡ ኃጢአት የተነሣ ተሰቃየ፡፡ እዚህ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል ሕዝቡን የሚያመለክት ተውላጠ ስም ሲሆን ኃጢአታቸውንም ያመለክታል፡፡ “በድርጊታቸውም ምክንያት ተሰቃየ”
እዚህ ላይ ዳዊት የሚናገረው ሕዝቡ የአሕዛብን ሴቶች በማግባት ስለ “መቀላቀላቸው” ነው። “ነገር ግን ከአሕዛብ ጋር በጋብቻ ተደባለቁ”
ጣዖቶቹ ወጥመድ ሆኑባቸው።
“ደም ማፍሰስ” የሚለው ሐረግ “መግደልን” ለመግለጽ ጥቅም ላይ የሚውል ገላጭ የአነጋገር ዘይቤ ነው። “ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን በገደሉበት ጊዜ የንጹሐንን ደም አፍስሰዋል”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለጽ ይችላል፡፡ “ሥራቸው አርክሶአቸዋል”
እዚህ ላይ ዳዊት ለእግዚአብሔር ታማኝ አለመሆናቸውን ከማይታመኑትን አመንዝሮች ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ “እነርሱም እንደ አመንዝሮች ለእግዚአብሔር ታማኞች አልሆኑም”
“ስለዚህ እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ ተቆጣ ናቃቸውም”
እዚህ ላይ “እጅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኃይልን ወይም መቆጣጠርን ነው፡፡ “እግዚአብሔር ሕዝቡን ይቆጣጠሩ ዘንድ ለአሕዛብ ፈቀደላቸው”
“የጠሏቸው ሰዎች”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለጽ ይችላል፡፡ “ጠላቶቻቸው ለባለሥልጣኖቻቸው እንዲገዙ አደረጓቸው”
እዚህ ላይ “ሕግን አመጡ” የሚለው ሐረግ በራሳቸው ላይ ጥፋትን አመጡ ማለት ነው፡፡ እንዲሁም፣ ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለጽ ይችላል። “ኃጢአታቸው አጠፋቸው”
“ምንም እንኳን አሁን የተናገርኩት እውነት ቢሆንም፣ እርሱ” ይህንን በመዝሙር 106፡8 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት፡፡
“ስቃያቸው” ወይም “መከራቸው”
“አሰበ” የሚለው ቃል አንድን ነገር አስታወሰ ማለት ነው፡፡ “አስታወሰ”
“እርሱ . . . እስከ አሁን አጥብቆ ስለሚወዳቸው እንዲቀጣቸው አልወሰነም”
“የማረኳቸው” ይህ የሚያመለክተው ምርኮኛ አድርገው የወሰዷቸውን የእስራኤላውያንን ጠላቶች ነው፡፡
“ራራላቸው”
እዚህ ላይ 106:48 ከዚህ መዝሙር መጨረሻ የሚበልጥ ነው። ከመዝሙር 90 እስከ መዝሙር 106 መጨረሻ ላሉት 4 መጽሐፍት በሙሉ የመዝጊያ መግለጫ ነው።
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ሕዝቡ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ያመስግኑ”
እዚህ ላይ እግዚአብሔር “በቅዱስ ስሙ” ተጠቅሷል፡፡ “ለአንተ”
ይህ የሚያመለክተው ሁለት ጽንፎችን ሲሆን ትርጉሙም ለዘለዓለም ማለት ነው። ይህንን በመዝሙር 41:13 እንዴት እንደ ተረጎምኸው ተመልከት፡፡ “ለዘለዓለም”
በዕብራውያን የቅኔ አጻጻፍ ውስጥ ተመሳሳይነት የተለመደ አገላለጽ ነው፡፡
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ለቃል ኪዳኑ ለዘላለም ታማኝ ነው”
“የተቤዣቸው” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር ያዳናቸውን ሰዎች ነው። “እነርሱ እግዚአብሔር ያዳናቸው”
ይህ ማለት ስለ አንድ ነገር ለሌሎች መናገር ማለት ነው፡፡ “እግዚአብሔር ስላደረገው ነገር ተናገሩ”
እዚህ ላይ “እጅ” የሚለው የሚያመለክተው ኃይልን ነው፡፡ “ከጠላት ኃይል”
እዚህ ላይ አራቱ አቅጣጫዎች ትኩረት የተሰጣቸው ከሁሉም ስፍራ እንደ ሰበሰባቸው ለማመልከት ነው። “ከሁሉም አቅጣጫ” ወይም “ከሁሉም የዓለም ክፍል”
ይህ የሚገልጸው እግዚአብሔር ሕዝቡን የሚሰበስበባቸውን ስፍራዎች ነው፡፡ “እርሱ ከምሥራቅና ከምዕራብ፣ ከሰሜን እና ከደቡብ ሰበሰባቸው”
“አንዳንድ ሰዎች ተቅበዝብዘዋል”
“በምድረ በዳ በነበረው መንገድ ላይ”
“መኖር በቻሉበት”
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር እንዲረዳቸው ወደ እርሱ መጸለያቸውን ነው፡፡ “በመከራቸው እንዲረዳቸው ወደ እግዚአብሔር ጸለዩ”
“ችግራቸው” ወይም “ሥቃያቸው”
እዚህ ላይ “ኦ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች እግዚአብሔርን እንዲያመሰግኑ ጠንከር ያለ ማሳሰቢያ መስጠትን ነው፡፡ “ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ “እርሱ ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ስለ ሆነ ሕዝቡ እግዚአብሔርን ያመስግኑ” ወይም “ሕዝቡ እግዚአብሔርን ማመስገን ያለባቸው እርሱ ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ስለሆነ ነው”
“ለሁሉም ሰዎች”
“ለሚፈልጉት ውሃን ሰጣቸው፣ ለተጠሙትም”
“እጅግ ለተራቡ እና ምግብ ላስፈለጋቸው፣ ይበሉ ዘንድ መልካምን ነገር ሰጣቸው”
ይህ የሚያመለክተው እነዚህ ሰዎች እግዚአብሔር ያዳናቸው መሆናቸውን ነው፡፡ “እግዚአብሔር የተቀመጡትን ሰዎች አድኖአቸዋል”
“ጨለማ” እና “ድንግዝግዝ” በመሠረቱ አንድ አይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ የነበሩበት ስፍራ ምን ያህል ጨለማ እንደነበረ ትኩረት ለመስጠት ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ “በፍጹም ጨለማ ውስጥ”
እነዚህ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አሏቸው ትኩረት የሚሰጡትም ምን ያህል በእግዚአብሔር ላይ እንዳመፁ ነው፤ ለዚህም ነው በእስር ቤት የተጣሉት፡፡
እዚህ ላይ ልብ የሚለው አንድን ሰው ይወክላል፣ ነገር ግን በተወሰነ ሁኔታ ፈቃዱን የሚያመለክት ነው፡፡ “መከራ እንዲቀበሉ በማድረግ ትሑት እንዲሆኑ አደረጋቸው”
“ተሰናከሉ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እነዚህ ሰዎች እጅግ አስቸጋሪ በሆኑ ሁኔታዎች ውስጥ የነበሩባቸውን ጊዜያት ነው፡፡ “መከራ ውስጥ ገቡ ማንም ከመከራ ውስጥ እንዲወጡ የሚረዳቸው አልነበረም”
ይህም ማለት እግዚአብሔር እንዲረዳቸው ወደ እርሱ ጸለዩ ማለት ነው፡፡ ይህንን በመዝሙር 107:6 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ “በመከራቸው እንዲረዳቸው ወደ እግዚአብሔር ጸለዩ”
“ችግር” ወይም “ሥቃይ።” ይህንን በመዝሙር 107፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
እዚህ ላይ ዳዊት እግዚአብሔር ከጭንቀታቸው እንዳዳናቸው ጭንቀታቸውንም እርሱ እነርሱን አድኖ እንዳመጣበት ተጨባጭ ስፍራ አድርጎ ይገልጸዋል።
“እግዚአብሔር በእስር ቤት ያሉትን አመጣ”
“ጨለማ” እና “ድንግዝግዝ” በመሠረቱ አንድ አይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ የነበሩበት ስፍራ ምን ያህል ጨለማ እንደነበረ ትኩረት ለመስጠት ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ ይህንን በመዝሙር 107፡10 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ “ፍጹም ጨለማ”
እዚህ ላይ “ኦ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች እግዚአብሔርን እንዲያመሰግኑ ጠንከር ያለ ማሳሰቢያ መስጠትን ነው፡፡ “ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ይህንን በመዝሙር 107፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ “እርሱ ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ስለ ሆነ ሕዝቡ እግዚአብሔርን ያመስግኑ” ወይም “ሕዝቡ እግዚአብሔርን ማመስገን ያለባቸው እርሱ ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ስለሆነ ነው”
“ምክንያቱም እርሱ”
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች የሚያመለክቱት እግዚአብሔር ሕዝቡን ከእስር ነጻ ማውጣቱን ሲሆን አጽንኦት የሚሰጡትም እግዚአብሔር በእውነት ነጻ እንዳወጣቸው ነው፡፡ “ሕዝቡን ከእስር ነጻ አደረገ”
“በእግዚአብሔር ላይ በማመጻቸው ሞኞች ነበሩ”
“እናም መከራ ተቀበሉ።” በልዩ ሁኔታ ስለ ታመሙ ተሰቃዩ፡፡ “እናም ሕመምተኞች ሆኑ”
ይህ “የመሞት” ተግባር እንደ “ሞት በሮች” ተገልጾአል። “የሞቱ ያህል ሆኑ”
ይህ ማለት እግዚአብሔር እንዲረዳቸው ወደ እርሱ ጸለዩ ማለት ነው፡፡ ይህንን በመዝሙር 107፡6 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት፡፡ “በመከራቸው እንዲረዳቸው ወደ እግዚአብሔር ጸለዩ”
እዚህ ላይ ዳዊት የሚገልጸው እግዚአብሔር ቃሎቹን እንደ መልእክተኛ ልኮ እንደሚናገር ነው፡፡ ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “እንዲፈወሱ አዘዘ እነርሱም ተፈወሱ” ወይም 2) “አበረታታቸው ፈወሳቸውም”
እዚህ ላይ “ኦ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች እግዚአብሔርን እንዲያመሰግኑ ጠንከር ያለ ማሳሰቢያ መስጠትን ነው፡፡ “ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ይህንን በመዝሙር 107፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ “እርሱ ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ስለ ሆነ ሕዝቡ እግዚአብሔርን ያመስግኑ” ወይም “ሕዝቡ እግዚአብሔርን ማመስገን ያለባቸው እርሱ ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ስለሆነ ነው”
በዚያ ካሉ ሰዎች ጋር እቃዎችን ለመግዛትና ለመሸጥ በመርከብ ይሄዳሉ። “በሩቅ ካሉ ከተሞች ጋር ሸቀጦችን ይሸጣሉ”
“ነፋሱን አዘዘ፣ ባሕሩንም የሚያንቀሳቅስ ታላቅ ዐውሎ ነፋስ ሆነ”
ኃይለኛ ንፋስ፣ ውሽንፍር የሚያስከትል ኃይለኛ ንፋስ
እዚህ ላይ ዳዊት የሚገልጸው ነፋሱ ማዕበልን በማስነሣት ልክ አንድን ነገር እንደሚመታ ዕቃ ይሆናል ይላል፡፡ “የባሕሩን ማዕበል እጅግ ከፍ እንዲል አደረገው”
ይህ የሚያሳየው መርከቦቹ በማዕበሉ ወደ ላይ እና ወደ ታች ማለታቸውን ነው፡፡ ወደ ሰማይ ወጡ እንዲሁም ወደ ታች ወደ ጥልቁ ወረዱ የሚለው ማዕበሉ ምን ያህል ከፍተኛ እንደ ነበር የሚገልጽ የተጋነነ አባባል ነው፡፡ “መርከቦቻቸው በማዕበሎቹ ወደ ላይ እጅግ ከፍ አሉ እንዲሁም በማዕበሎቹ መካከል ወደ ታች ወረዱ፡፡
x
ይህ ማለት እግዚአብሔር እንዲረዳቸው ወደ እርሱ ጸለዩ ማለት ነው፡፡ ይህንን በመዝሙር 107፡6 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት፡፡ “በመከራቸው እንዲረዳቸው ወደ እግዚአብሔር ጸለዩ”
“እነርሱ” የሚለው ቃል መርከበኞቹን ያመለክታል፡፡
“ነፋሱን እንዲቆም አደረገው”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ማዕበሎቹን ጸጥ አደረጋቸው”
“መራቸው”
“መሄድ ወደሚፈልጉበት ወደብ”
እዚህ ላይ “ኦ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች እግዚአብሔርን እንዲያመሰግኑ ጠንከር ያለ ማሳሰቢያ መስጠትን ነው፡፡ “ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ይህንን በመዝሙር 107፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ “እርሱ ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ስለ ሆነ ሕዝቡ እግዚአብሔርን ያመስግኑ” ወይም “ሕዝቡ እግዚአብሔርን ማመስገን ያለባቸው እርሱ ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ስለሆነ ነው”
“ሽማግሌዎች በአንድ ላይ ሲቀመጡ።” ሽማግሌዎች በኅብረተሰቡ መካከል ያለውን ጉዳይ ለመነጋገርና ውሳኔዎችን ለመስጠት በአንድነት ተቀምጠዋል፡፡
እግዚአብሔር አደረገ
“በዚያ የሚኖሩት ሰዎች ክፉዎች ስለ ናቸው”
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን አጽንኦት የሚሰጡት እግዚአብሔር በምድረ በዳ ውሃ እንዲገኝ ማድረግ እንደሚችል ነው፡፡ “በረሃ በነበረው ምድር ላይ ምንጮችና ሐይቆችን ያደርጋል”
“እዚያ” የሚለው ቃል እግዚአብሔር ምንጮችን እና ሐይቆችን ያደረገበትን ስፍራ ያመለክታል፡፡ ደግሞም “የተራቡት” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው የተራቡትብን ሰዎች ነው፡፡ “እግዚአብሔር የተራቡትን ሰዎች እዚያ እንዲኖሩ ያደርጋቸዋል”
“የወይን እርሻዎችን በዚያ ለመትከል”
“በዚያ ብዙ እህል ማምረት ይችላሉ”
“ሕዝባቸውም እጅግ ብዙ ነው”
ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ከብቶቻቸውን እጅግ ያበዛላቸዋል”
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር በምድሪቱ ያሰፈራቸውን የተራቡትን ሰዎች ነው፡፡ ይህ ዐረፍተ ነገር የሚያመለክተው ሰዎቹ እግዚአብሔር በምድሪቱ ሳያሰፍራቸው በፊት የነበሩበትን ሁኔታ ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “መሪዎቻቸው ቁጥራቸውን ቀንሱ አነስተኛም አደረጓቸው”
“በቁጥር አነስተኛ ሆኑ”
ይህ መዋረድ ማለት ነው፡፡ “ተዋረዱ”
እዚህ ላይ ዳዊት የሚናገረው እግዚአብሔር በመሪዎች ላይ ንቀትን እንደ ዝናብ እንዳወረደባቸው ነው፡፡ “መናቅን አሳያቸው”
“መሪዎቹ።” ይህ የሚያመለክተው ሕዝቡን የጨቆኑትን መሪዎች ነው፡፡ “የጨቆኗቸው መሪዎች”
“ሰዎች በጭራሽ የማይሄዱበት”
“እግዚአብሔር ግን”
ይህ ችግረኞችን ይመለከታል፡፡ “ችግረኞች” ወይም “ድኾች”
እዚህ ላይ ዳዊት እግዚአብሔር ሕዝቡን እንዴት እንደሚንከባከብ ሲገልጽ እረኛ ለበጎቹ ከሚያደርገው ጥንቃቄ ጋር ያወዳድራል፡፡ ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “በእያንዳንዱ ቤተሰብ ያሉትን ሰዎች እንደ መንጋ ቁጥራቸውን ያበዛል ወይም 2) “እረኛ ለበጎቹ እንክብካቤ እንደሚያደርግ ይጠነቀቅላቸዋል”
ይህ የሚያመለክተው በትክክለኛ መንገድ የሚመላለሱትን ሰዎች ነው፡፡ “ቅን ሰዎች” ወይም “ትክክል የሆነውን የሚያደርጉ ሰዎች”
እዚህ ላይ ክፉ ሰዎች እንደ “ክፋት” ተጠቅሰዋል። “ክፉ ሰዎች ሁሉ”
ይህ ማለት ምንም ምላሽ መስጠት አይችልም ማለት ነው፡፡ “በምላሹ እግዚአብሔርን በመቃወም መልስ መስጠት አይችልም”
ይህ ማለት ስለ እነዚህ ነገሮች ማሰብ ማለት ነው፡፡ “ስለ እነዚህ ነገሮች አስቡ” ወይም “እነዚህን ነገሮች አስታውሱ”
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ “እግዚአብሔር ለቃል ኪዳኑ ታማኝ መሆኑን ማሳየቱን አሰላስሉ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ የሚናገሩት የእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታማኝነት እና አስተማማኝነት ልክ እንደ አንድ ቁመቱ እስከ ሰማይ እንደሚደርስ ረጅም ነገር ታላቅ መሆኑን በመጥቀስ ነው። “ታማኝነት” እና “አስተማማኝነት” የሚሉት ረቂቅ ስሞች እንደ ቅፅል ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ “የቃል ኪዳን ታማኝነትህ እና አስተማማኝነትህ ከመሬት እስከ ሰማይ እንዳለ ርቀት ታላቅ ነው” ወይም “አንተ ለቃል ኪዳንህ የበለጠ ታማኝ ነህ፣ እንዲሁም ሰዎች ሰማይ ከምድር ከፍ እንደሚል በአንተ ሊታመኑብህ የሚገባ ነህ”
መዝሙረኛው እግዚአብሔር ከፍ ያለ መሆኑን እንዲያሳየው ይጠይቃል። ከሰማያት በላይ ከፍ ማለት የሚያመለክተው ታላቅ መሆኑን ነው፡፡ “እግዚአብሔር ሆይ፣ ከሰማያት በላይ ከፍ ያልክ መሆንህን አሳይ” ወይም “እግዚአብሔር ሆይ፣ አንተ በሰማያት ታላቅ እንደ ሆንክ አሳይ” (ሜታፎርን ተመልከት)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር በ“ክብሩ” ተጠቅሷል፡፡ “አንተ ከፍ በል”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ መገለጽ ይችላል፡፡ “ምክንያቱም የሚወድዱህ መታደግ ያስፈልጋቸዋል” ወይም “የወደዱህን ታደግ”
ይህ የእግዚአብሔር “ቀኝ እጅ” የሚያመለክተው ኃይሉን ነው፡፡ “በኃይልህ”
መመለስ የሚያመለክተው ለጥያቄው ምላሽ መስጠትን ነው። “ለጥያቄዬ መልስ ስጠኝ” ወይም “ጸሎቴን መልስ”
እነዚህ ቁጥሮች በመዝሙር 60፡6-7 ካሉት ጋር ተመሳሳይ ናቸው፡፡
እዚህ ላይ ዳዊት የሚገልጸው እግዚአብሔር እርሱ ቅዱስ ስለሆነ በ“ቅድስናው” እንደሚናገር ነው፤ ልክ ቅድስናውን እርሱ በውስጡ እንዳለ ነገር አድርጎ ይገልጸዋል። “እግዚአብሔር እርሱ ቅዱስ ስለሆነ ተናግሯል”
እዚህ ላይ እግዚአብሔር የሴኬምን ምድር ስለ መከፋፈል እንዲሁም የሱኮትን ሸለቆ ስለ ማካፈል ይናገራል፡፡
በክፍሎች መከፋፈል
እግዚአብሔር የኤፍሬምን ነገድ የእርሱ ሰራዊት እንደ ሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ የራስ ቁር የጦር መሣሪያን ይወክላል። “ኤፍሬምን እንደ ራስ ቁር መርጬዋለሁ” ወይም “የኤፍሬም ነገድ ሠራዊቴ ነው”
ወታደሮች ጭንቅላታቸውን ከጉዳት ለመጠበቅ የሚያደርጓቸው ጠንካራ ባርኔጣ
እግዚአብሔር ከይሁዳ ነገድ ወንዶችን በሕዝቡ ላይ ነገሥታት ይሆኑ ዘንድ መርጦአል፤ የሚናገረውም ስለእዚያ ነገድ እርሱም በትሩ እንደ ሆነ አድርጎ ነው፡፡ “የይሁዳ ነገድ እንደ በትሬ ነው” ወይም “ይሁዳ በእርሱ በኩል ሕዝቤን የምገዛበት በትር ነው”
እነዚህ ጥቅሶች በመዝሙር 60፡8-9 ካሉት ጋር ተመሳሳይ ናቸው፡፡
እግዚአብሔር ስለ ሞዓብ አስፈላጊ እንዳልሆነ እንደ የመታጠቢያ ገንዳ ወይም ዝቅተኛ አገልጋይ እንደ ሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ “ሞዓብ ለመታጠቢያ እንደሚጠቀሙበት ሳህን ነው”
እግዚአብሔር ምናልባት የኤዶምያስ ላይ ያለውን ባለቤትነት በምሳሌነት ለመግለጽ ጫማውን ወደ ምድሩ በመወርወር የራሱ መሆኑን ያሳያል፡፡ የሆነ ሆኖ አንዳንድ ትርጉሞች ሌላ አይነት ትርጓሜ አሏቸው። “የኤዶምያስ ምድር ባለቤት ነኝ” ወይም “በኤዶምያስ ምድር የእኔ መሆኑን ለማሳየት ጫማዬን እጥላለሁ፣”
እነዚህ ቁጥሮች በመዝሙር 60፡10-12 ካሉት ጥቅሶች ጋር ተመሳሳይ ናቸው፣ ነገር ግን እንደ 60፡10 ጅማሬ መዝሙር 108:11 “ግን አንተ” የሚል ሐረግ እንደሌለው ልብ በሉ፡፡
መዝሙረኛው ልክ እግዚአብሔር እንደ ጣላቸው ለመግለጽ ይህንን ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ “ልክ እንደ ጣልኸን ይመስላል!” ወይም “እግዚአብሔር ሆይ ፣ አንተ የተውኸን ይመስላል!”
መዝሙረኛው፣ እግዚአብሔር የእነርሱን ሠራዊት እንዲረዳ የሚናገረው እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር ሆኖ እንዲዋጋ ነው፡፡ “ወደ ጦርነት በሄድን ጊዜ ሠራዊታችንን አላገዝክም”
“ዋጋ ቢስ ነው”
“ጠላቶቻችንን ያሸንፋል”
መዝሙረኛው፣ እግዚአብሔር ሠራዊታቸውን እንደሚረዳ ጠላቶቻቸውንም እንደሚያሸንፍ ወደ ታችም እንደሚረግጣቸው ይናገራል፡፡ “ጠላቶቻችንን እንድንረግጥ ይረዳናል” ወይም “ጠላቶቻችንን ማሸነፍ እንድንችል ያደርገናል።
በዕብራውያን የቅኔ አጻጻፍ ውስጥ ተመሳሳይነት የተለመደ አገላለጽ ነው፡፡
“ይህ ለአምልኮ የሚጠቀሙበት የሙዚቃ አለቃ ነው።”
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) ዳዊት መዝሙሩን ጽፎአል ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት የመዝሙር አጻጻፍ ዘይቤ ነው፡፡
“ክፉ” እና “አታላይ” የሚሉት ቃላት ሰዎችን ያመለክታሉ። ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን አጽንኦት የሚሰጡትም ሰዎቹ ምን ያህል መጥፎ እንደሆኑ ነው፡፡ “ለክፉ እና አታላይ ሰዎች”
“ምንም እንኳ ብወዳቸው”
“ለእነርሱ ያለኝ ፍቅር”
“እነርሱ” የሚለው ቃል ክፉ እና አታላይ የሆኑትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ መዝሙረኛውን የሚከስሱ ሰዎች በሐሰት እንደሚሠሩ በግልጽ ማስረዳት ያስፈልግ ይሆናል። “በሐሰት ከሰሱኝ” ወይም “ሰደቡኝ”
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ትይዩ ናቸው “ክፉ ሰው” እና “ከሳሽ” የሚሉት ሐረጎች የሚያመለክቱት አንድን ሰው ነው፡፡
“በጠላቴ ቀኝ እጅ በኩል”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ለፍርድ በሚቀርብበት ጊዜ ዳኛው ጥፋተኛ ያድርገው”
“ዕድሜው” የሚለው ሐረግ የሕይወቱን ርዝመት ያመለክታል። “ረጅም ዕድሜ አይኑር”
“የሥልጣን ደረጃው”
ለድኾች የሚሰጥ ምግብ ወይም ገንዘብ
“የወደሙ ቤታቸው”
ለሌላ ሰው ገንዘብ የሚያበደር ነገር ግን ያ ሰው ገንዘቡ እንዲመልስለት የሚጠብቅ
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “እግዚአብሔር ሆይ የአባቶቹን ኀጢአት አስታውስ”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “እናቱም ያደረገችውን ኀጢአት አትረሳ”
እዚህ ላይ ዳዊት የሚናገረው እግዚአብሔር ስለ ኀጢአታቸው እንዲያስብ እንደ አንድ ቁስ አካል በፊቱ እንዲሆን ነው፡፡ “እግዚአብሔር ስለ ኀጢአታቸው ዘወትር ያስብ”
ዳዊት በምድር ላይ የሚኖሩ ሰዎችን ሁሉ ለማመልከት “ምድር” የሚለውን ቃል ተጠቅሟል ፡፡ ደግሞም፣ “መታሰቢያቸው” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ከሞቱ በኋላ ሰዎች የሚያደርጉትን ማስታወሻ ነው፡፡ “እግዚአብሔር በምድር ላይ ማንም ሰው ስለ እነርሱ እንዳያስብ ያድርግ”
ይህ የሚያመለክተው ለሰዎች ሊደረግ የሚገባውን የቃል ኪዳን ታማኝነት ነው፡፡ “ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ይህ ሰው ለሰዎች የቃል ኪዳን ታማኝነት ለማሳየት ፈጽሞም አላሰበም” ወይም “ይህ ሰው ለቃል ኪዳኑ ታማኝ መሆኑን ለማሳየት ምንም ያደረገው ነገር የለም”
ይህ የተጨቆኑትንና የተቸገሩ ሰዎችን ይመለከታል፡፡ “የተጨቆኑ ሰዎች፣ ችግረኛ ሰዎች”
ይህ የሚያመለክተው ልባቸው የቆሰለ ሰዎችን ነው፡፡ “ልባቸው የቆሰለ ሰዎች” ወይም “ተስፋ የቆረጡ ሰዎች”
“እስኪሞቱ ድረስ።” ይህ ማለት እስከሞቱበት ጊዜ ድረስ አሰቃይቷቸዋል ማለት ነው፡፡
“እርግማኑ በእርሱ ላይ ይምጣበት”
ዳዊት ስለ ክፉ ሰው ባህሪ ሲናገር ክፋቱ እንደ ልብሱ እንደ ሆነ አድርጎ ነው፡፡ “ልብስን እንደሚለብስ ሌሎች ሰዎችን ይራገማል” ወይም “ሁልጊዜ ሰዎችን ይራገማል”
“ልብሶቹ እንደ ሆኑ”
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች፦ 1) ሁል ጊዜ እርግማንን ከመናገሩ የተነሣ የእርሱ ማንነት ክፍል ሆኖአል፡፡ “የናገራቸው እርግማኖች የእርሱ አካል ናቸው” ወይም 2) የተናገረው እርግማን በእርሱ ላይ ደርሷል፡፡ “በተናገረው እርግማን የእርሱ መላ ማንነቱ ተረገመ”
ይህ አንድ ሰው ውሃን እንዴት እንደሚጠጣ ያሳያል፡፡ “ሰው እንደሚጠጣው ውሃ”
ይህ የሚያመለክተው ዘይት በቆዳው ላይ በሚደረግበት ጊዜ ወደ አጥንቶች የሚገባ መሆኑን ነው፡፡ “በሰው ቆዳ ላይ በሚቀባበት ጊዜ ወደ አጥንቶቹ ዘልቆ እንደሚገባ የወይራ ዘይት ነው”
ሰዎች ልብሳቸውን በየቀኑ ይለብሳሉ፡፡ ዳዊት ስለ ክፉ ሰው ሲናገር ሁል ጊዜ እንደሚለብሰው ልብስ እርግማኑ በእርሱ ላይ ይሁን ይላል፡፡ “እርግማኑ እንደሚለብሰው ልብስ በየቀኑ በእርሱ ላይ ይሁን”
“እርግማኑ ለእርሱ ይሁን” የሚሉት ቃላት ከቀዳሚው ሐረግ ጋር የምንረዳቸው ናቸው፡፡ እዚህ ላይ ሊደገሙ ይችላሉ፡፡ “እርግማኑ ሁል ጊዜ እንደሚታጠቀው ቀበቶ ለእርሱ ይሁን” ወይም “እርግማኑ ሁል ጊዜ እንደሚታጠቀው ቀበቶ በእርሱ ላይ ይሁን”
“እነዚህ እርግማኖች ሽልማቱ ይሁኑ”
ይህ እግዚአብሔር በበጎነት እንዲመለከተው የቀረበ ልመና ነው፡፡ “በበጎነት አስበኝ”
“ስለ በጎ ስምህ”
“ታማኝነት”የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ “አንተ መልካምና ለቃል ኪዳንህ ታማኝ ስለሆንክ”
እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን የሚያተኩሩትም እርሱ እራሱን መርዳት አለመቻሉ ላይ ነው፡፡
እዚህ ላይ ዳዊት ልቡ ስለ መቁሰሉና በከፍተኛ ተስፋ መቁረጥ ውስጥ ስለ መሆኑ ይናገራል፡፡ “በሐዘንና በተስፋ መቁረጥ ተሞልቻለሁ”
እዚህ ላይ ዳዊት በቶሎ እንደሚሞት ሲገልጽ እየጠፋ እንደሚሄድ ጥላ እና በነፋስ እንደሚወሰድ አንበጣ በምሳሌነት በመጠቀም ነው፡፡ “እንደ ምሽት ጥላ በቶሎ እንደሚወገድ፣ እንዲሁም በቀላሉ በነፋስ እንደሚጠረግ አንበጣ፣ እኔም እንዲሁ እንደምሞት ይሰማኛል”
ይህ ማለት እርሱ በጣም ደክሞአል ለመቆምም አልቻለም ማለት ነው፡፡ “ለመቆም ተቸገርኩ” ወይም “ሰውነቴ ደክሞአል”
“ምንም ምግብ ስላልበላሁ”
ይህ ማለት ክብደቱን በጣም ቀንሶአል ማለት ነው፡፡ “ሰውነቴ በጣም ቀጭን ሆነ”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ከሳሾቼ ተሳለቁብኝ”
ይህ ያለመስማማት ምልክት ነው፡፡
“ታማኝነት” የሚረው ረቂስ ስም በቅፅል ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ለቃል ኪዳንህ ታማኝ ስለሆንህ አድነኝ”
“እነርሱ” የሚለው ቃል የዳዊትን ከሳሾች እና ስለ እርሱ መጥፎ ነገር የሚናገሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡
“አድነኝ”
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዳዊትን የከሰሱ እና መጥፎ ነገር የሚናገሩ ሰዎችን ነው ፡፡
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “እነርሱ ያፍሩ ይሆናል” ወይም “እነርሱ ይፈሩ”
“ነገር ግን እኔ የአንተ አገልጋይ ሐሴት ላድርግ” ወይም “እኔ የአንተ አገልጋይ ነኝ፣ ሐሴት ላድርግ፡፡” ዳዊት “የአንተ ባሪያ” የሚለውን ሐረግ የሚጠቀመው ስለ ራሱ ነው።
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ በአንድነት ጥቅም ላይ የዋሉት እርሱ ጠላቶቹ ምን ያህል ማፈር እንዳለባቸው እንደሚመኝ አጽንኦት ለመስጠት ነው፡፡
እዚህ ላይ ዳዊት ስለ እነርሱ የሚናገረው ልብስን እንደሚለብሱ እፍረትን እንዲለብሱ ነው፡፡ “በጣም ይፈሩ”
ዳዊት ስለ እነርሱ የሚናገረው እንደሚለብሱት ልብስ እፍረትን እንዲለብሱ ነው፡፡ “ልብሳቸው በዙሪያቸው እንደ ተሸፈነ፣ እፍረታቸው ይሸፍናቸው”
ይህ ማለት እርሱ ይናገራል ማለት ነው፡፡ “እናገራለሁ እሰጣለሁ”
ይህ ማለት ድኾችን ይረዳል እና ይጠብቃል ማለት ነው፡፡ “ለችግረኛው ይከላከላል”
በዕብራውያን የቅኔ አጻጻፍ ውስጥ ተመሳሳይነት የተለመደ አገላለጽ ነው፡፡
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች፦ 1) ዳዊት መዝሙሩን ጽፎአል ወይም 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው ወይም 3) መዝሙሩ በዳዊት የመዝሙሮች አጻፋፍ ዘይቤ ነው፡፡
“በቀኝ እጄ” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው የክብር ቦታን ነው፡፡ “ለአንተ ባለኝ የክብር ስፍራ ተቀመጥ”
እዚህ ላይ ዳዊት የሚገልጸው እግዚአብሔር የጌታን ጠላቶች በኃይሉ ቁጥጥር ስር አድርጎ ለእግሩ ልክ እንደ እግር መርገጫ እንደሚያደርግለት ነው፡፡ “ጠላቶችህን ከኃይልህ በታች አድርግ”
ዳዊት ለንጉሡ መናገሩን ቀጠለ።
ዳዊት እዚህ ላይ የሚናገረው እግዚአብሔር የንጉሡን የገዢነት በትሩን በመያዝ ግዛቱን እንደሚያሰፋለት ነው፡፡ “እግዚአብሔር በኃይል የምትገዛውን ስፍራ ያሰፋልሃል”
“ንጉሥ፣ በጠላቶችህ መካከል ግዛ።” ይህ ለንጉሡ የተነገረው እንደ ትእዛዝ ነው፡፡
“በራሳቸው ምርጫ።” ይህ ማለት ንጉሡን ለመከተል ይመርጣሉ ማለት ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ንጉሡ ሠራዊቱን ወደ ጦር ግንባር የሚመራበትን ቀን ነው። ይህ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ “ሠራዊትህን ወደ ጦርነት በምትመራበት ቀን”
ዳዊት ጠልን ንጋት እንደሚወልደው ሕፃን ይገልጸዋል። “በማለዳ . . . እንደ ጠል”
ዳዊት ንጉሡን የሚናገረው በየጠዋቱ የሚኖረውን የወጣትነት ጥንካሬ በየቀኑ ማለዳ ከሚታየው ጠል ጋር በማነፃፀር ነው። “በየማለዳው ምድርን ለማለምለም የጠዋት ጤዛ እንደሚታይ አንተም ለመጽናት በወጣትነት ኃይል በየማለዳው ትሞላለህ”
ጌታ ወደ ጦርነት በሚሄድበት ጊዜ እግዚአብሔር ሊረዳው በቀኙ ይቆማል፡፡ “እግዚአብሔር በጦርነት ውስጥ ይረዳሃል”
“ጌታ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡
“እርሱ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ ነገሥታቱ እንዲሸነፉና እንዲሞቱ ያደርጋል፣ ነገር ግን የንጉሡን ሠራዊት የጠላት ነገሥታትን እንዲገድሉ ይፈቅድላቸዋል፡፡ “ነገሥታቱን እንዲሞቱ ያደርጋል” ወይም “ሠራዊትህ ነገሥታትን እንዲገድሉ ይፈቅድላቸዋል”
ይህ ጠላቶቹን ይመለከታል፡፡ “ጠላቶች ነገሥታት”
እዚህ ላይ ዳዊት እግዚአብሔር በሚቆጣበት ጊዜ ነገሥታትን በ“ቊጣው ቀን” እንደሚያሸንፋቸው ይናገራል፡፡ “ትዕግሥቱ ወደ ቊጣ በሚለወጥበት የፍርድ ቀን”
ይህ ማለት እግዚአብሔር ይህ እንዲሆን ያደርጋል፣ በጦር ሜዳ የሞቱትን ሰዎች ሁሉ እርሱ በግል ገድሏቸዋል ማለት አይደለም። “የጦር ሜዳዎቹን በሬሳዎች እንዲሞላ ያደርጋል”
ይህ ማለት እግዚአብሔር ይህ እንዲሆን ያደርጋል፣ መሪዎቹን በግል ይገድላል ማለት አይደለም፡፡ “በብዙ አገሮች ውስጥ መሪዎችን እንዲገደሉ ያደርጋል” ወይም “በብዙ አገሮች ውስጥ መሪዎች እንዲሞቱ ይፈቅዳል”
ንጉሡ ለጥቂት ጊዜ ውሃ ለመጠጣት በመንገድ ላይ ይቆማል ከዚያም ጠላቶቹን ማሳደዱን ይቀጥላል፡፡ “ጠላቶቹን በማሳደድ ላይ እያለ ለጥቂት ጊዜ ከፈሳሽ ውሃ በፍጥነት ለመጠጣት ይቆማል”
ይህ ማለት እርሱ ከመንገድ ዳር ፈሳሽ ውሃ ይጠጣል ማለት ነው፡፡ የመንገድ ዳር ፈሳሽ አነስተኛ ወንዝ ነው፡፡ “ከወንዙ ውሃ ይጠጣል”
“እና እንደዚያ” ወይም “ስለዚህ”
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) ንጉሡ የራሱን ጭንቅላት ቀና ያደርጋል ወይም 2) እግዚአብሔር የንጉሡን ራስ ከፍ ያደርጋል፡፡
x
በዕብራውያን የቅኔ አጻጻፍ ውስጥ ተመሳሳይነት የተለመደ አገላለጽ ነው፡፡
“ልብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የአንድ ሰው ውስጣዊ ማንነትና ስሜቱን ነው፡፡ አት: - “ከመላ ማንነቴ ጋር”
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ በአንድ ላይ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ “በቅኖች ስብስባ ውስጥ”
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው “የእግዚአብሔርን” ሥራዎች ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “የእግዚአብሔርን ሥራዎች የሚፈልጉ ሁሉ በጉጉት ይጠባበቋቸዋል”
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “የሚፈለጉ” ወይም 2) “የሚጠኑ” ናቸው።
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ሰዎች ሁል ጊዜ የሚያስታውሱት”
ይህ አስበኝ ለማለት ጥቅም ላይ የዋለ አባባል ነው፡፡ “አስታውስ”
“ኃይሉን የሚገልጹ ሥራዎቹ”
ጸሐፊው የሚናገረው በከነአን የሚኖሩ አሕዛብ ምድር የእነርሱ ርስት እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ “የሌሎች አሕዛብ ንብረት የሆነ ምድር”
እዚህ ላይ “እጆቹ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ራሱን ነው። አት: “እርሱ የሠራቸው ሥራዎች”
“ጥበብ” የሚለው ቃል “ጠቢብ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ጠቢብ ለመሆን የመጀመሪያው እርምጃ” ወይም “ጥበበኛ ለመሆን በጣም አስፈላጊው ነገር”
“የእርሱን ትእዛዛት የሚታዘዙ”
“ምስጋና” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ሰዎች ለዘላለም ያመሰግኑታል”
በዕብራውያን የቅኔ አጻጻፍ ውስጥ ተመሳሳይነት የተለመደ አገላለጽ ነው፡፡
“እጅግ ደስ ይለዋል”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “እግዚአብሔር እርሱን የሚፈራውን ሰው ዘሮች ይባርካል”
ይህን መዝሙር የሚዘምረው ሰው እግዚአብሔርን ስለሚያከብረው ሰው መግለጹን ይቀጥላል።
x
ይህን መዝሙር የሚዘምረው ሰው እግዚአብሔርን ስለሚያከብረው ሰው መግለጹን ይቀጥላል።
“ልቡ ተደግፎአል።” እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ግለሰቡን ነው፡፡ ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “እርሱ ሰላም ነው” ወይም 2) “እርሱ የተማመነ ነው”
“የጽድቅ ሥራው ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።” ይህንን በመዝሙር 112፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “እግዚአብሔር ክብርን በመስጠት ከፍ ያደርገዋል”
“እግዚአብሔርን ለሚፈራ ሰው ነገሮች በመልካም እንደሚደረጉ ያያል።” “ይህን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጸሐፊው እግዚአብሔርን ስለሚፈራ ሰው ቀደም ባሉት ጥቅሶች ላይ የገለጻቸውን መልካም ነገሮችን ሁሉ ነው፡፡
የጥርስ መፋጨት የከባድ ቁጣ መግለጫ ነው። ይህንን በመዝሙር 35:16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ጸሐፊው ስለ ክፉው ሰው ቀጣይ ሞት ሲናገር እንደ አንድ የሚቀልጥ ነገር ወይም በረዶ አድርጎ በመግለጽ ነው፡፡ “በመጨረሻም ይሞታል”
“ምኞት” ለሚለው ቃል ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች፦ 1) ክፉ ሰዎች ያላቸውን ስሜታዊ ፍላጎት፡፡ “ክፉ ሰዎች ሊያደርጉት የሚፈልጉት ነገር ፈጽሞ ሊሆን አይችልም” ወይም 2) እርሱ ክፉ ሰዎች ለሚፈልጉት ምሳሌያዊ መግለጫ ነው። “ክፉ ሰዎች የፈለጉትን ያጣሉ”
በዕብራውያን የቅኔ አጻጻፍ ውስጥ ተመሳሳይነት የተለመደ አገላለጽ ነው፡፡
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው ቃል የሚወክለው እግዚአብሔርን እራሱን ነው። AT: “እግዚአብሔር”
ይህ ሐረግ የሚያመለክተው ፀሐይ ወደምትወጣበት ምሥራቅ እና ወደምትጠልቅበት ምዕራብ ነው። ጸሐፊው እነዚህን ሁለት ጽንፎች የተጠቀመው በምድር ላይ የትኛውንም ስፍራ ለመወከል ነው፡፡ በመዝሙር 50፡1 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ “በምድር ሁሉ ላይ”
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው ቃል እግዚአብሔር ራሱን ይወክላል። ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ሰዎች እግዚአብሔርን ያመስግኑ”
የእግዚአብሔር ክብር እጅግ ከፍ ያለ እንደ ሆነ ይነገራል፡፡ “ክብሩ ከሰማያት በላይ ነው” ወይም “ክብሩ እጅግ ታላቅ ነው”
ጸሐፊው ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም እንደሌለ አጽንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ የአጻጻፍ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። “እንደ አምላካችን እንደ እግዚአብሔር ያለ . . . በምድር ላይ የለም።”
“በከፍታ ላይ የነገሠው ማነው” ወይም “በከፍተኛው ሥልጣን ላይ የሚገዛው ማነው”
እዚህ ላይ “ቤተሰብ” የሚያመለክተው በቤት ውስጥ የሚኖሩትን ልጆች ነው፡፡ “ምንም ለሌላት ሴት ልጆችን ይሰጣታል”
በዕብራውያን የቅኔ አጻጻፍ ውስጥ ተመሳሳይነት የተለመደ አገላለጽ ነው፡፡
እነዚህ ሁለቱ መስመሮች “እስራኤል” እና “የያዕቆብ ቤት” አንድ አይነት ትርጉም ያላቸው ናቸው፤ “ግብፅ” እና “የባዕድ አገር ሰዎች” የሚያመለክተው ስለ አንድ ሕዝብ ነው፡፡
እዚህ ላይ “ቤት” የሚለው ቃል ቤተሰብን ወይም ዘሮችን ይወክላል፡፡ ግሱ ለዚህ ሐረግ ሊሆን ይችላል፡፡ “የያዕቆብ ዘሮች የማያውቁትን ቋንቋ ከሚናገሩ ሰዎች ትተው ወጡ”
“ለይሁዳ” እና “እስራኤል” ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች፦ 1) መሬቱን ያመለክታሉ፡፡ “የይሁዳ ምድር የእግዚአብሔር የተቀደሰ ስፍራ ሆነ፣ የእስራኤልም ምድር የእርሱ መንግሥት ሆነ” ወይም (2) እነርሱ ለይሁዳ እና ለእስራኤል ሕዝብ መገለጫዎች ናቸው፡፡ “የይሁዳ ሕዝብ እግዚአብሔር በመካከላቸው የሚኖር ሕዝብ ሆኑ፣ የእስራኤልም ሕዝብ ደግሞ የሚገዛበት ሆኑ”
ጸሐፊው የሚናገረው ባሕር ልክ እንደ ሰው ከእግዚአብሔር ፊት እንደ ሸሸች እና እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ በደረቅ ምድር እንደ መራው ነው፡፡ “ባሕር ልክ እንዳየችና እንደሸሸች ነበር”
ጸሐፊው የሚናገረው የዮርዳኖስ ወንዝ ልክ ሰው ወደ ኋላው እንደ ተመለሰና እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ በውስጡ በደረቅ ምድር እንደ መራው ነው፡፡ “ይህ ልክ ዮርዳኖስ ወደ ኋላው እንዳፈገፈገ ያህል ነበር”
ጸሐፊው ስለ ተራሮች እና ስለ ኮረብቶች ሕይወት እንዳላቸው አድርጎ ይናገራል፡፡ ምናልባትም የሚናገረው ስለ መሬት መንቀጥቀጥ ሆኖ የገለጸው ተራሮችና ኮረብቶች በእግዚአብሔር ፊት ፈርተው እንደ ኮርማዎችና ጠቦቶች እንደ ዘለሉ አድርጎ ነው፡፡ “ተራሮች ኮርማዎች እንደሚዘልሉ እንደ ተንቀጠቀጡ እና ኮረብታዎች ጠቦቶች እንደሚዘልሉ እንደንተንቀጠቀጡ ያህል ነበር”
ከ5-6 ቁጥሮች አራት የአጻጻፍ ጥያቄዎችን ይይዛሉ፡፡ ለእያንዳንዱ ጥያቄ የሚጠበቀው መልስ “ከጌታ መገኘት የተነሣ” በቁጥር 7 ላይ ይገኛል።
ጸሐፊው ስለ ተራሮች እና ስለ ኮረብቶች ሕይወት እንዳላቸው አድርጎ ይናገራል፡፡ ምናልባትም የሚናገረው ስለ መሬት መንቀጥቀጥ ሆኖ የገለጸው ተራሮችና ኮረብቶች በእግዚአብሔር ፊት ፈርተው እንደ ኮርማዎችና ጠቦቶች እንደ ዘለሉ አድርጎ ነው፡፡ በመዝሙር 114፡3-4 ላይ ተመሳሳይ ሐረጎችን እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ “እንደ ኮርማዎች ዝላይ መንቀጥቀጥ . . . እንደ ጠቦቶች ዝላይ መንቀጥቀጥ”
x
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ትይዩ ናቸው፡፡ ጸሐፊው እግዚአብሔርን የሚገልጸው ውሃውን ከድንጋይ ውስጥ እንዲፈስ ያደረገው ልክ ዓለቱን ወደ ውሃ እንደ ቀየረው አድርጎ ነው፡፡
ግሱ ከቀዳሚው ሐረግ ሊገኝ ይችላል። “ዓለታማውን ድንጋይ ወደ ውሃ ምንጭ ቀየረው
እዚህ ላይ “እጆች” የሚለው ቃል ጣኦታትን የሠሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ “ሰዎች የሠሯቸው ነገሮች”
ጣኦታት እውነተኛ አፍ፣ ዐይን፣ ጆሮ ወይም አፍንጫ የላቸውም፡፡ ይልቁንም ሰዎች የአፍ፣ የአይኖች፣ የጆሮዎች እና የአፍንጫዎች አምሳያ አድረገው ይሠሩላቸዋል፡፡ ጸሐፊው አጽንኦት የሚሰጠው እነዚህ ጣኦታት በእውነት ሕያዋን አለመሆናቸውን ነው፡፡ የተሰጠውን መግለጫ ግልፅ ማድረግ ትችላለህ፡፡ “ሰዎች ለእነዚያ ጣኦታት አፎችን ሰጥተዋቸዋል”
ጣኦታት እውነተኛ እጆች፣ እግሮች ወይም አፎች የላቸውም፡፡ ይልቁንም ሰዎች የእጆች፣ የእግሮች እና የአፎች አምሳያ ይሠሩላቸዋል፡፡ ጸሐፊው አጽንኦት የሚሰጠው እነዚህ ጣኦታት በእውነት ሕያዋን አለመሆናቸውን ነው፡፡ ይህንን ስውር መረጃ ግልፅ ማድረግ ትችላለህ፡፡ “ሰዎች ለእነዚያ ጣኦታት እጆችን ሰጥተዋቸዋል”
“እነዚያ እጆች ግን አይሰማቸውም”
“እስራኤል” የሚለው ቃል የእስራኤልን ህዝብ ይወክላል፡፡ “የእስራኤል ሕዝቦች፣ በእግዚአብሔር ታመኑ”
ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር የሚናገረው እርሱ ለእስራኤል እንደ ጋሻ ሆኖ ሕዝቡን ከጉዳት እንደሚጠብቃቸው ነው፡፡ “የሚረዳችሁና የሚጠብቃችህ”
እዚህ ላይ “ቤት” የሚለው ቃል ቤተሰብን ወይም ዘሮችን ይወክላል፡፡ ይህ ሐረግ የአሮን ዘሮች የነበሩትን ካህናትን ያመለክታል፡፡ “የአሮን ዘሮች” ወይም “ካህናት”
“ትኩረት ሰጠን”
ይህ የሚያመለክተው የያዕቆብ ዘሮች የሆኑትን እስራኤል ብሎ የሚጠራቸውን ሕዝብ ነው፡፡ “የእስራኤል ሕዝብ”
ይህ የሚያመለክተው የአሮን ዘሮች የሆኑትን ካህናትን ነው። “የአሮን ዘሮች” ወይም “ካህናቱ”
“ታናሾችና ታላቆች።” ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች፦ ይህ የሚያመለክተው 1) የኅብረተሰብ ደረጃ ወይም 2) ዕድሜን። በየትኛውም ሁኔታ፣ ሁለቱም ጽንፎች የሚያመለክቱት እያንዳንዱን፣ ዕድሜን ወይም የኅብረተሰብ ደረጃን ሳይመለከት ነው፡፡
ጸሐፊው የሚናገረው የእስራኤል ሕዝብ ስለሚኖራቸው ልጆች ቁጥር ነው፡፡ “እግዚአብሔር የልጆቻችሁን ቁጥር አብዝቶ አብዝቶ ይጨምር”
የእናንተ ልጆች እና የዘሮቻችሁ ልጆች፡፡ ጸሐፊው እዚህ ላይ ግልጽ የሚያደርገው ይህ ጥያቄ ለአሁኑ ትውልድ ብቻ ሳይሆን ለዘሮቻቸውም ጭምር መሆኑን ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ሰማይንና ምድርን የሠራ እግዚአብሔር ይባርካችሁ”
ይህ ማለት ምድር የእግዚአብሔር አይደለችም ማለት አይደለም፣ ነገር ግን ምድርን ለሰው ልጆች የሰጣት መኖሪያቸው ትሆን ዘንድ ነው፡፡
“ሙታን” የሚለው ቅፅል ከስም ጋር ሊተረጎም ይችላል። “የሞቱ ሰዎች”
ይህ ትይዩ ሐረግ ቀደም ሲል ከነበረው ሐረግ ጋር ተመሳሳይ ትርጉም አለው፡፡ ፍቺውን ግልፅ ለማድረግ ግሱ ከቀደመው ሐረግ ጋር ሊተያይ ይችላል፡፡ “ወደ ሲኦል የሚወርዱ እግዚአብሔርን ማመስገን አይችሉም”
በዕብራውያን የቅኔ አጻጻፍ ውስጥ ተመሳሳይነት የተለመደ አገላለጽ ነው፡፡
እዚህ ላይ “ድምፅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሚናገረውን ሰው ነው፡፡ “ልመና” እና “ምሕረት” የሚሉት ረቂቅ ስሞች “መለመን” እና “መሐሪ” ተብለው ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ “ለእኔ መሐሪ እንዲሆንልኝ ወደ እርሱ ስለምን ይሰማኛል”
ይህን መዝሙር ያቀናበረው ሰው መናገሩን ይቀጥላል።
ጸሐፊው ስለ ሞት የሚናገረው አንድን ሰው እንደ ያዘና በገመድ እንዳሰረው አድርጎ ነው፡፡ መዝሙር 18፡4ን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ “ልክ እንደምሞት ሆኖ ተሰማኝ”
ጸሐፊው ስለ “ሲኦል” የሚናገረው የሙታን ስፍራ መሆኑን እና ልክ በወጥመድ እንደ ታያዘ ሰው አድርጎ ነው። “ልክ ወደ መቃብር ለመግባት ዝግጁ እንደሆንኩ ተሰማኝ”
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው ቃል የሚወክለው እግዚአብሔርን ራሱን ነው፡፡ “ወደ እግዚአብሔር ተጣራሁ”
እዚህ ላይ “ሕይወት” የሚለው ቃል የሚወክለው ግለሰቡን ነው፡፡ “አድነኝ” ወይም “ከመሞት አድነኝ”
ይህን መዝሙር ያቀናበረው ሰው መናገሩን ይቀጥላል።
ጸሐፊው ሰላምንና መተማመንን ማግኘት ልክ ነፍሱ የምታርፍበትን ስፍራ እንዳገኘች አድርጎ ይናገራል፡፡ “ነፍስ” የሚለው ቃል ግለሰቡን ይወክላል፡፡ “እንደገና በሰላም ማረፍ እችላለሁ”
እዚህ ላይ “እንተ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ “ሕይወት” የሚለው ቃል ግለሰቡን ይወክላል፡፡ “ከሞት አድነኸኛል” ወይም “ከመሞት ጠብቀኸኛል”
ትርጉሙን ግልፅ ለማድረግ የቃል ሐረግ ከቀዳሚው ሐረግ ሊወሰድ ይችላል፡፡ “ዓይኖቼን ከእንባ አዳንካቸው” ወይም “ከማልቀስ ጠብቀኸኛል”
ትርጉሙን ግልፅ ለማድረግ የቃል ሐረግ ከቀዳሚው ሐረግ ሊወሰድ ይችላል፡፡ እዚህ ላይ እግሮች ግለሰቡን ይወክላሉ፡፡ መሰናክል የሚለው ምናልባት በጠላቶቹ መገደልን ይወክላል፡፡ “ከመሰናክል አድነኸኛል” ወይም “በጠላቶቼ ከመገደል ጠብቀኸኛል”
ይህን መዝሙር ያቀናበረው ሰው መናገሩን ይቀጥላል።
“ሰዎች በሚኖሩበት በዚህ ዓለም ውስጥ።” ይህ ከሙታን ስፍራ በተቃራኒ ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “በጣም ተሠቃየሁ” ወይም “ሰዎች በጣም አሠቃዩኝ”
“በፍጥነት እንዲህ አልሁ” ወይም “ሳላስብበት ተናገርሁ”
“ሰው ሁሉ ሐሰተኛ ነው” ወይም “ሰዎች ሁሉ ሐሰተኞች ናቸው”
ይህን መዝሙር ያቀናበረው ሰው መናገሩን ይቀጥላል።
ጸሐፊው ይህንን መሪ ጥያቄ የጠየቀው እግዚአብሔር ላደረገው ነገር እንዴት ምላሽ እንደሚሰጥ ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ላደረገልኝ ሁሉ ... ለእግዚአብሔር የምመልሰው እንዲህ ነው”
ይህ ምናልባት የሚያመለክተው ስለ መጠጥ ቁርባን ሲሆን ይህም ወይንን በመሠዊያው ላይ ማፍሰስን ይጠይቃል፤ ጸሐፊው ይህንን ቁርባን የሚያደርገው እግዚአብሔር ላደረገለት ማዳን ምላሽ እንዲሆን ነው፡፡ የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልፅ ሊደረግ ይችላል፡፡ “እርሱ ስላዳነኝ ለእግዚአብሔር የመጠጥ ቁርባንን አቀርባለሁ”
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ራሱን ይወክላል፡፡ “እግዚአብሔርን እጠራለሁ”
ይህን መዝሙር ያቀናበረው ሰው መናገሩን ይቀጥላል።
ይህ ምናልባት የሚያመለክተው የጸሐፊውን እናት ሲሆን እርሷም እግዚአብሔርን በታማኝነት የምታመልክ እንደ ሆነች ይጠቁማል፡፡ የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ “እናቴ እንደ ነበረች”
ጸሐፊው በእስር ቤት የታሰረ ያህል የመሞት አደጋ ላይ እንደነበረ ይናገራል፡፡ “ከሞት አድነኸኛል”
“ምስጋናዬን የሚገልጽ መሥዋዕት”
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ራሱን ይወክላል፡፡ “የእግዚአብሔርን ስም እጠራለሁ”
በዕብራውያን የቅኔ አጻጻፍ ውስጥ ተመሳሳይነት የተለመደ አገላለጽ ነው፡፡
“በእርሱ ምክንያት”
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ስለ ሆነ ለእኛ ታላቅ ነገር ያደርጋል”
“አስተማማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ወይም ከቃል ሐረግ ጋር ሊተረጎም ይችላል። “እግዚአብሔር ለዘላለም የታመነ ነው” ወይም “እግዚአብሔር በእርሱ ለሚታመኑ ሰዎች ለዘላለም የታመነ ነው”
በዕብራውያን የቅኔ አጻጻፍ ውስጥ ተመሳሳይነት የተለመደ አገላለጽ ነው፡፡
“እርሱ ከሚያደርጋቸው መልካም ነገሮች የተነሣ እግዚአብሔርን አመስግኑ”
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ለቃል ኪዳኑ ለዘላለም ታማኝ ነው”
x
እዚህ ላይ “ቤት” የሚለው ቃል የአንድን ሰው ቤተሰብ እና ዘሮቹን ይወክላል፡፡ ይህ ሐረግ የአሮን ዘሮች የነበሩትን ካህናትን ያመለክታል፡፡ “የአሮን ዘሮች እንዲህ ይበሉ” ወይም “ካህናቱ እንዲህ ይበሉ”
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ በመዝሙር 118፡1-2 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ “ለቃል ኪዳኑ ለዘላለም ታማኝ ነው”
“እግዚአብሔርን የሚፈሩ” ወይም “እግዚአብሔርን የሚያመልኩ”
ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር የሚናገረው ከአንድ ጠባብ እስር ቤት አውጥቶ በነፃነት መንቀሳቀስ ወደሚችልበት ሰፊ ስፍራ እንደ ወሰደው ልክ እንደዚሁ ከጭንቀት እንዳዳነው ነው፡፡
ጸሐፊው ይህንን የአጻጻፍ ጥያቄ የሚጠይቀው እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ስለሆነ ማንም ሰው ሊጎዳው እንደማይችል አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ሰዎች እኔን ለመጉዳት ምንም ማድረግ አይችሉም።”
በአንድ ሰው አጠገብ መቆም ያንን ሰው ለመርዳት መወሰኑን የሚያመልክት ፈሊጣዊ አገላለፅ ነው። “እግዚአብሔር እኔን ለመርዳት ወስኖአል”
ይህ የሚያመለክተው ጸሐፊው እየተመለከተ ሳለ እግዚአብሔር ጠላቶቹን የሚያሸንፍለት እርሱ መሆኑን ነው፡፡ የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊሆን ይችላል፡፡ “እግዚአብሔር የሚጠሉኝን ሁሉ ሲያሸንፋቸው አይቻለሁ”
እዚህ ላይ “አሕዛብ” የሚለው ቃል የእነዚህን አሕዛብ ሠራዊት ይወክላል፡፡ ጸሐፊው በዙሪያው የከበቧቸውን እጅግ ብዙ የሆኑ ሠራዊቶችን ለማጉላት ይህን መግለጫ ተጠቅሞአል፡፡ “የብዙ አሕዛብ ሠራዊቶች”
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ኃይል ይወክላል፡፡ “በእግዚአብሔር ኃይል”
ጸሐፊው የሚናገረው የጠላቱን ሠራዊት ልክ አንድ ሰው የእፅዋትን ቅርንጫፎች እንደሚቆርጥ መቁረጡንና ማሸነፉን በመግለጽ ነው። “አሸንፍኳቸው”
ጸሐፊው የጠላትን ሠራዊት ከንብ ከበባ ጋር ያወዳድረዋል። “ንቦች አንድን ሰው እንደሚክብቡ እኔን ከበቡኝ”
ልክ ደረቅ እሾህ በፍጥነት እንደሚቃጠል፣ የጠላት ሠራዊት ጥቃትም በፍጥነት ይጠፋል፡፡ “እሾህን የሚያቃጥለው እሳት ቶሎ አቃጥሎት እንደሚጠፋ የእነርሱም ጥቃት ለአጭር ጊዜ ብቻ ነው”
ጸሐፊው የሚናገረው የጠላት ጦር እርሱን ለማሸነፍ በምድር ላይ ለመጣል ወደ ታች ሊገፉት እንደሞከሩ ነው፡፡ “እኔን ለማሸነፍ”
“እግዚአብሔር ብርታትና ደስታ ሰጠኝ”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ሰዎች የደስታና የድል ድምፅ በጻድቃን ድንኳኖች ውስጥ ሰሙ” ወይም “ጻድቃን በድንኳኖቻቸው ውስጥ ስላገኙት ድል እልል አሉ”
እዚህ ላይ “እጅ” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ኃይል ይወክላል፡፡ “እግዚአብሔር በታላቅ ኃይሉ አሸነፈ”
እዚህ ላይ፣ እጅን ማንሣት የድል ምልክት ነው። ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “እግዚአብሔር ቀኝ እጁን አከበረ” ወይም “እግዚአብሔር ቀኝ እጁን በድል አነሣ”
ጸሐፊው እርሱ በእርግጥ ሕያው መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት አንድ ዓይነት ሀሳብ በአሉታዊም በአዎንታዊ መልኩ ገልጾታል፡፡
“እግዚአብሔር ሥርዓት አስያዘኝ”
ጸሐፊው ስለ ሞት የተናገረው ልክ እንደ ሰው ሥልጣን እግዚአብሔር ጸሐፊውን ለእርሱ አሳልፎ እንደሚሰጠው አድርጎ ነው፡፡ “እንድሞት አልፈቀደም” ወይም “ጠላቶቼ እንዲገድሉኝ አልፈቀደላቸውም”
“ጻድቃን የሚገቡበትን በሮች ክፈቱልኝ።” ይህ የቤተ መቅደሱን በሮች የሚያመለክት ሲሆን ጸሐፊው የበር ጠባቂዎቹን እየተናገረ ነው፡፡ የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊሆን ይችላል፡፡ “የቤተ መቅደሱን በሮች ክፈቱልኝ”
ወደ “እግዚአብሔር ሕልውና የሚያደርስ በር” ወይም “የእግዚአብሔር በር”
እዚህ ላይ ጸሐፊው ለእግዚአብሔር መናገርን ይጀምራል፡፡
“ድነት” የሚለው ቃል በቃል ሐረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ “አዳንኸኝ”
ይህ ጸሐፊው የተጠቀመበት ምሳሌ ንጉሡን ወይም የእስራኤልን መንግሥት የሚገልጽ ነው፡፡ ሌሎች እንደማይጠቅም የሚቆጥሩት እግዚአብሔር እጅግ የሚጠቅም አደረገው፡፡
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች፦ 1) “ለእኛ ይህንን ማየት ድንቅ ነው” ወይም 2) “እኛ እንደ ድንቅ ነገር እንቆጥረዋለን።”
እዚህ ላይ ካህናቱ ለንጉሡ መናገር ይጀምራሉ።
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ኃይል የሚወክል ነው፡፡ “በእግዚአብሔር ኃይል የሚመጣው”
እዚህ ላይ ካህናቱ ለሕዝቡ ይናገራሉ፡፡
“ቤት” የሚለው ቃል ቤተ መቅደሱን ያመለክታል፡፡ “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ”
ጸሐፊው እግዚአብሔር ሕዝቡን ስለ መባረኩ ሲናገር ልክ እግዚአብሔር ብርሃንን በላያቸው እንዳበራ አድርጎ ነው፡፡ “ባርኮናል”
“መሥዋዕቱን በገመድ እሰሩ”
እዚህ ላይ ጸሐፊው እግዚአብሔርን በቀጥታ መናገር ይጀምራል፡፡
ይህ የቃለ አጋኖ ምልክት ሲሆን በቋንቋ ውስጥ በሚገኝ በየትኛውም የቃለ አጋኖ ትኩረት ተፈጥሮአዊ በሆነ መንገድ ልትጠቀምበት ትችላለህ፡፡
“ስላደረገው መልካም ነገር እግዚአብሔርን አመስግኑ።” ይህንን መዝሙር 118፡1ን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ይህንን መዝሙር 118፡1-2 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ “ለቃል ኪዳኑ ለዘላለም ታማኝ ነው”
ትይዩነት በዕብራይስጥ ቅኔ ውስጥ የተለመደ ነው፡፡
ይህ በዕብራይስጥ ፊደላት የመጀመሪያው ፊደል ስም ነው።
“ለእነዚያ እንዴት መልካም ነው”
የአንድ ሰው ባሕርያት “መንገዶች” ወይም “ጎዳናዎች” ይባላሉ። “እነዚያ ባሕርያቸው ነቀፋ የሌለባቸው” ወይም “ስሕተት በማድረግ ማንም የማይወቅሳቸው”
አንድ ሰው አካሔዱ ወይም ባሕርይው እንደ መመላለስ ተደርጎ ይነገራል፡፡ “እንደ እግዚአብሔር ሕግ የሚኖር” ወይም “የእግዚአብሔርን ሕግ የሚታዘዙ”። ይህ ሐረግ “መንዳቸው ነቀፋ የሌለበት” የሚለውን ትርጉሙ ግልፅ ያደርጋል።
እግዚአብሔርን “መፈለግ” ማለት እርሱን ለማወቅ መፈለግ ማለት ነው፡፡
ይህ በጣም ወይም በእውነት ለማለት የምንጠቀምበት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። “በሁለንተናቸው” ወይም “በውስጣቸው ባለው ነገር ሁሉ” ወይም “በእውነት”
የዚህ መዝሙር አብዛኛው ክፍል ለእግዚአብሔር የሚናገር ሲሆን “አንተ” እና “የአንተ” የሚሉት ቃላት ሁል ጊዜ የሚያመለክቱት እርሱን ነው፡፡
እግዚአብሔርን አንታዘዝም አይሉም፡፡
“በእግዚአብሔር መንገዶች ይሄዳሉ።” እዚህ ላይ ባሕርያቸው “መራመድ” ተብሎ ተጠርቷል፣ እንዲሁም እግዚአብሔር እንዲያሳዩ የሚፈልገውን ባሕርይ “መንገዶቹ” ተብሎ ተነግሮአል፡፡ “እግዚአብሔር የሚፈልገውን ባሕርይ ያሳያሉ”
“እንድናደርገው የደነገግኸውን ትእዛዛትህን ሁሉ እንታዘዛለን”
ይህ በጥንቃቄ ትዕዛዛቱን ማወቅ እና መረዳት እንደዚሁም መታዘዝ ነው።
ጸሐፊው የሚናገረው ልክ በአካል ማንም ሰው ሊያነቃንቀው እንደማይችል ሁሉ በእግዚአብሔር ትእዛዛት መመስረቱን ነው፡፡
“ትእዛዛትህን እታዘዛለሁ”
ጸሐፊው በእግዚአብሔር ፊት ሲቀርብ ማፈር አይፈልግም፡፡
“ያዘዝከንን ሁሉ”
“እውነተኛ ልብ።” ቅን የሆነ ሰው ትክክለኛውን ነገር ያደርጋል። ልብ በአንድ ሰው ውስጥ የስሜቱ ማዕከል መሆኑን ያመለክታል፡፡ በመዝሙር 25:21 ላይ “ቅንነት” የሚለውን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
“ትእዛዛት” የሚያመለክተው የእግዚአብሔር ሕጎችን ወይም ትእዛዞችን ነው።
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት ሁለተኛው የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 9 እስከ 16 ያለው እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል፡፡
ይህ ጥያቄ ለእግዚአብሔር ቃል አዲስን እሴት ለማስተዋወቅ ይጠቅማል፡፡ ይህ የአጻጻፍ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ጎልማሳ መንገዱን የሚያነጻው እንዲህ ነው”
ጸሐፊው እንደ እግዚአብሔር ሕግ መኖርን ከወጥመድ ነጻ ከሆነ መንገድ ጋር ያነጻፅረዋል፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ጥ ነው፡፡ ልብ ሁሉንም የአንድን ሰው ስሜቶች፣ ፍላጎቶች እና ፍቃድ ያሳያል፡፡ “በሁለንተናዬ” ወይም “ውስጤ ባለው ነገር ሁሉ” ወይም “በእውነት”
እዚህ ላይ የእግዚአብሔርን ትእዛዛት አለመታዘዝ ከመንገድ እንደ መውጣት ተገልጾአል። “ትእዛዛትህን የማልታዘዝ አታድርገኝ”
“ቃልህን በልቤ ውስጥ አኖርሁ።” "ቃልህን አሰላስላለሁ" ለማለት ጥቅም ላይ የዋለ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው። ልብ ሰዎች የሚያስቡትን መያዝ የሚችል መያዣ ነገር ነው፡፡
“ከሀብት ሁሉ በላይ”
እነዚህ አጽንኦት ለመስጠት የሚደገሙ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ትይዩ ሀሳቦች ናቸው።
“ያዘዝከንን በጥንቃቄ አስባለሁ”
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያመለክተው እየተወያየበት ስላለው ነገር በግልጽ ማሰብን ነው። “በጥንቃቄ አስብ”
ለመደሰት
ይህ በዕብራይስጥ ፊደል ሦስተኛው የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 17 እስከ 24 ያለው እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል።
ጸሐፊው ትሑት መሆኑን ለማሳየት ራሱን “ባሪያህ” ብሎ ጠርቷል፡፡
ደራሲው መረዳትን፣ እውቀትንና ጥበብን ማግኘት ማየት እንደ መቻል ነው ብሎ ይናገራል፡፡ እንዳስተውል እርዳኝ
ደራሲው በሕጉ ውስጥ መረዳትን ማግኘት የሚያስደንቅ ነገር ነው ይላል።
“በትእዛዛትህ” ወይም “በትእዛዛትህ”
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች፦ 1) ጸሐፊው የሚናገረው በምድር ላይ ያለው ዘመኑ አጭር መሆኑን ለመግለጽ ሲሆን፣ በምድር ላይ እንደ መጻእተኛ ለአጭር ጊዜ እንደሚቆይ ይናገራል፡፡ “እኔ እንደ መጻእተኛ በምድር ላይ ለአጭር ጊዜ እንደሚኖር ነኝ” ወይም 2) ጸሐፊው የእግዚአብሔርን ቃል አለማወቁን ሲገልጽ የሚኖርበትን ምድር ሕግ እንደማያውቅ መጻእተኛ መሆኑን ይገልጻል፡፡ “እኔ በምድር ላይ እንዳለ መጻእተኛ አላዋቂ ነኝ”
ጸሐፊው ስለ ምኞቶቹ ሲናገር ፍላጎቶቹ በሥቃይ ውስጥ ያሉ ያህል በጣም ጠንካራ እንደሆኑ ተናግሯል፡፡ “የውስጥ ማንነቴ ለማወቅ በጣም ይጓጓል” ወይም “ነፍሴ ሕመም እስከሚሰማት በጣም ለማወቅ ጓጓች”
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር ይረግማቸዋል ወይም 2) የእግዚአብሔር ቅጣት ይገባቸዋል፡፡ “የአንተ ቅጣት የሚገባው”
ጸሐፊው የሚናገረው የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት አለመታዘዝ ከመንገድ ወጥቶ እንደ መባዘን ነው፡፡ “ከአንተ የትእዛዝ መንገድ ርቀው የሄዱ” ወይም “የአንተን ትእዛዛት የማይታዘዙ”
“ጠበቅኸኝ” ወይም “ታደግኸኝ”
“ገዥዎች እኔን ለመጉዳት እና ስለ እኔ መጥፎ ነገር ለመናገር ቢያቅዱም”
“የቃል ኪዳን ድንጋጌዎችህ በጣም ደስተኛ አደረጉኝ።”
የእግዚአብሔር ድንጋጌዎች ልክ ሰዎች እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ “እነርሱ ለእኔ እንደ ጠቢባን አማካሪዎች ናቸው” ወይም “ጥሩ ምክር ለእኔ ይሰጡኛል”
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት አራተኛው የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 25 እስከ 32 ያሉት እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል።
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) በቶሎ እንደሚሞት አሰበ፣ ወይም 2) በጣም ስላዘነ በአፈር ላይ ተኛ፣ ወይም 3) በምድር ላይ ያሉ ከንቱ ነገሮች እንደ ተመኘ ተገነዘበ፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ እዚህ ላይ “ሕይወት” ማለት ተፈጥሮአዊ ሕይወት ሳይህን ዓላማ ያለው እና አስፈላጊ የሆነ ሕይወትን የሚያመለክት ነው።
“እንደ ተስፋ ቃልህ”
አንድ ሰው የሚያደርገው ወይም ባህሪው እንደ ጎዳና ወይም እንደ መንገድ ተደርጎ ተነግሮአል። “ያደረግኩት”
“አስገራሚ ትምህርቶች”
“በጣም ስለ አዘንሁ”
“አበረታታኝ።” ይህ አካላዊ ጥንካሬን ወይም መንፈሳዊ ጥንካሬን ሊያመለክት ይችላል።
እዚህ ላይ “መንገድ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ባህሪን ነው፡፡ “የአታላይነትን መንገድ ከመከተል ጠብቀኝ” ወይም “ከመታለል ጠብቀኝ”
x
እነርሱን አጥብቆ መያዝ የሚያመለክተው እነርሱን ለመታዘዝ ቁርጠኛ መሆንን ነው፡፡ “የቃል ኪዳንህን ድንጋጌ አጥብቄ እይዛለሁ” ወይም “የቃል ኪዳን ድንጋጌዎችህን ለመታዘዝ ቁርጠኛ ነኝ”
ይህ የሙሴን ሕግ ያመለክታል፡፡
ጸሐፊው የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት ለመታዘዝ ማተኮርና ቁርጠኛ መሆንን ልክ አንድ ሯጭ በመሮጪያው ላይ አተኩሮ እንደሚሮጥ ነው፡፡ “ትዕዛዛትህን ለመታዘዝ ቁርጠኛ ነኝ”
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “ስለ ትእዛዛትህ የበለጠ ግንዛቤ እንዳገኝ እርዳኝ” ወይም 2) “ትእዛዛትህን ለመታዘዝ ትልቅ ፍላጎት ስጠኝ”
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት አምስተኛው የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 33-40 ያሉት እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል፡፡
ይህ የሙሴ ሕግ የሚገለጽበት ሌላው መንገድ ነው፡፡
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “ሙሉ በሙሉ” ወይም 2) “እስከ ሕይወቴ መጨረሻ” ወይም 3) “እስከ ዘመን መጨረሻ።”
“ሕግህን መታዘዝ”
“ሕግህን በእርግጥ አከብራለሁ” ወይም “ሕግህ የሚለውን ሙሉ በሙሉ ለማድረግ ቁርጠኛ ነኝ”
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ “በሙሉ ማንነቴ” ወይም “በውስጤ ባለው ነገር ሁሉ” ወይም “በቅን ልቦና”
“እንደ ትእዛዛትህ ምራኝ” ወይም “ትእዛዛትህን እንድታዘዝ አስተምረኝ፡፡” የእግዚአብሔር ትእዛዛት አንድ ሰው እግዚአብሔርን በመታዘዝ ከሚራመድበት መንገድ ጋር ይነጻጸራሉ፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ “ልብ” የሚያመለክተው የአንድን ሰው ሕይወት የሚመሩ ፍላጎቶችን፣ ምኞቶችን እና ምርጫዎችን ነው። “እንድፈልግ አድርገኝ”
“የቃል ኪዳንህን ድንጋጌዎች እንድታዘዝ።” ይህ የሙሴን ሕግ መታዘዝን ያመለክታል፡፡
“የብልጽግና ምኞት።” ይህ የሚያመለክተው ሕገ-ወጥ በሆኑ መንገዶች ወይም በሌሎች ላይ በደልን በማድረግ የሚገኝ ሀብትን ነው፡፡
ይህ ዘላለማዊ ዋጋ የሌላቸውን ነገሮች መመኘትን የሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው፡፡
“አንተ እንድኖር እንደምትፈልገው መኖር እንድችል አድርገኝ”
“ሕይወቴን አበርታት” ወይም “ብርታት ስጠኝ”
“ለሚያከብሩህ ሁሉ ለማድረግ የገባኸውን ቃል ኪዳን ለባሪያህም አድርግለት”
ጸሐፊው ትህትናውን ለማሳየት ራሱን የእግዚአብሔር ባሪያ እንደ ሆነ ያመለክታል፡፡ “እኔ የአንተ ባሪያ”
“እኔ በጣም ፈርቻለሁ”
እግዚአብሔር በትክክል ይፈርዳል ውሳኔዎቹም መልካም ናቸው፡፡ “ፍርዶችህ ጽድቅና መልካም ናቸው”
ይህ ሁኔታን መገንዘብን ያሳያል፡፡ ትኩረቱ ከመመልከት ይልቅ በእውቀት ወይም በማስተዋል ላይ ነው።
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “የአንተን ትእዛዛት ለማወቅ በጣም እፈልጋለሁ” ወይም 2) “ያስተማረከንን ለመታዘዝ በጣም እፈልጋለሁ፡፡”
“ጽድቅ” የሚለው ቃል ቀጥተኛ ያልሆነ ትርጉም ያለው ሲሆን ጻድቅ መሆንን ያመለክታል፡፡ “ጻድቅ ስለ ሆንህ ሕያው አድርገኝ”
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “ሕያው አድርገኝ” ወይም 2) “አበርታኝ፡፡”
እዚህ ላይ ጸሐፊው “በአፉ” ተወክሏል፡፡ ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች፦ 1) “ስለ እውነት መልእክትን ከመናገር ፈጽሞ አታርቀኝ” ወይም 2) “እውነተኛውን መልእክት ከመናገር ፈጽመህ አታርቀኝ።”፡
“እታዘዛለሁ”
በደህንነት መመላለስ የአንድን ሰው ሕይወት በደህንነት መኖር ነው። “በእግዚአብሔር በደህንነት እኖራለሁ”
“መፈለግ” ማለት አንድ ሰው ሊያያቸው እንደሚችል የእግዚአብሔርን ትእዛዛት ማስተዋል ወይም መረዳት ነው።
“ለነገሥታት ከባድ ትእዛዛት” ወይም “ለነገሥታት የሚሰጡ መመሪያዎች”
x
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት ሰባተኛ የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 49-56 ያሉት እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል።
ቃል ኪዳንህን አስታውስ፡፡ በመዝሙር 20፡3 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
ይህ ክፍል እንደገና ቀለል ባለ ሁኔታ ሊጻፍ ይችላል፡፡ “ለመጽናናቴ ምክንያት የሆነው ቃል ኪዳንህ በስቃዬ ውስጥ ሕያው ስላደረገኝ ነው”
ይህ የስሜታዊ መግለጫ ጽሑፍ እንደ አንድ ቅፅል ተደርጎ ሊገለጽ ይችላል። “ኩሩ ሰዎች”
በአንድ ሰው ላይ ማፌዝ ወይም ዝቅ አድርጎ መመልከት፣ መጠራጠር ወይም አለማክበር
ይህ ድንጋጌዎቹና ሕጉ ለሙሴ ከብዙ ዓመታት በፊት መሰጠታቸውን የሚያመለክት ነው፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ እዚህ ላይ ቁጣ አንድን ግለሰብ እንደ ያዘ ሰው ተደርጎ ተገልጾአል። “በጣም ተናደድኩ”
“ትእዛዛትህን ለመዝሙሮቼ እንደ ግጥም ትጠቅሜአለሁ” ወይም “ከመግለጫዎችህ መዝሙሮችን ደርሻለሁ”
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት ስምንተኛ የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 57-64 ያሉት እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል፡፡
ይህ ማለት ዋናው የሚፈልገው እግዚአብሔርን ነው ማለት ነው፡፡ ሌዋውያኑ ለጌታ ሰፊ መሬት ርስት እንዳልተቀበሉ፣ ጸሐፊውም ለሚያስፈልገው ነገር ሁሉ እግዚአብሔር እርካታው እንደሆነ ይናገራል፡፡
እዚህ ላይ “እግሮች” መላውን ሰው ይወክላሉ፡፡ ንስሐ መግባት እና የእግዚአብሔርን ሕግ ለመታዘዝ መምረጥ እግርን ወደ ሌላ አቅጣጫ ከመሄድ መመለስ ነው። “አቅጣጫዬን ቀይሬያለሁ”
እግዚአብሔር የሰጠውን ትእዛዝ የመታዘዝን አስፈላጊነት ለማጉላት ጸሐፊው ተመሳሳይ ሀሳብ በአዎንታዊ እና በአሉታዊ መልኩ ገልጾታል፡፡
በዚህ ምሳሌያዊ አባባል፣ ኃጢአተኞች ወይም ክፉ ሰዎች አደን የሚያድን ሰው አንድን እንስሳ በወጥመድ ለመያዝ እንደሚፈልግ ጸሐፊውን ኃጢአት እንዲሠራ ለማድረግ ሞክረዋል፡፡ “ጠላቶቼ እኔን ለመያዝ ሞክረዋል”
“ለሚያከብሩህ ሁሉ ጓደኛ ነኝ”
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት ዘጠነኛው የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከ65-72 ያሉት ቁጥሮች እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል፡፡
ጸሐፊው ራሱን “የአንተ ባሪያ” ብሎ ጠርቶታል። “ለእኔ ለባሪያህ” ወይም “ለእኔ”
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ “ቃልህ” እግዚአብሔር ለጸሐፊው የገባውን ቃል ኪዳን ያመለክታል፡፡ “ቃል እንደገባኸው”
አንዳንድ ቋንቋዎች አመክንዮአዊ እድገት ለውጥ ይጠይቁ ይሆናል። “በትእዛዛትህ ስለ አመንሁኝ፣ ትክክለኛ መረዳትንና ማስተዋልን አስተምረኝ”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ሳታሰቃየኝ በፊት” ወይም “ሳትቀጣኝ በፊት”
እግዚአብሔር አለመታዘዝ ግለሰቡ በተሳሳተ ጎዳና ላይ እንደሄደ ተደርጎ ተገልጿል። “አንተን አልታዘዝኩም”
እዚህ ላይ “ቃል” የሚለው ትእዛዛትን ይወክላል። “ትእዛዛትህን እታዘዛለሁ”
ይህ የስሜታዊ መግለጫ ጽሑፍ እንደ አንድ ገላጭ ተደርጎ ሊገለጽ ይችላል። “እብሪተኛ ሰዎች”
ስለ አንድ ሰው ብዙ ሐሰት የሚናገሩ ሰዎች ስለ እርሱ ውሸትን በማሰራጨት ሰውየውን እንደሚያቆሽሹት ተነግሯል።
እዚህ ላይ “ልብ” የሰውን ፈቃድ ይወክላል፡፡ “በሙሉ ቁርጠኝነት” ወይም “ሙሉ በሙሉ”
እዚህ ላይ “ልብ” የሕዝቡን ፈቃድ ይወክላል፡፡ ግትር የሆነ ሰው ልቡ ወይም ፈቃዱ እንደ ዐለት ጠንካራ እንደሆነ ተደርጎ ይገልጿል፡፡ “እነርሱ ግትር ናቸው”
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት አሥረኛው የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከ73-80 ያሉት እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል፡፡
እግዚአብሔር አንድን ሰው መፍጠሩ ልክ ሸክላ ሠሪ አንድን ዕቃ እንደሚቀርጸው እንዲሁ እግዚአብሔር ሰውን ከጭቃ እንዳበጀው ተገልጾአል፡፡
እዚህ ላይ “እጆች” የእግዚአብሔርን ኃይል ወይም ተግባር ይወክላሉ፡፡ “አንተ”
“አንተ ያልከውን አምናለሁ” ወይም “የተናገርከውን በእርግጠኝነት አምናለሁ”
እግዚአብሔር ጻድቁን እንደሚክሰው እንዲሁም ተላላፊዎችን እንደሚቀጣቸው ሊያደርግ ያቀደውን ለማድረግ ታማኝ መሆኑን ቃል ገብቷል፤ “ታማኝነት” የሚለው ረቂት ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ “አንተ ታማኝ ስለሆንክ ቀጣኸኝ”
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ለቃል ኪዳንህ ታማኝ መሆንህን በማሳየት አጽናናኸኝ”
ጸሐፊው ራሱን “ባሪያ” ብሎ ጠርቶታል። “እኔ የአንተ ባሪያ” ወይም “እኔ”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ትዕቢተኞችን አሳፍራቸው” ወይም “ኩራተኞችን እዲያፍሩ አድርጋቸው”
ይህ የስሜታዊ መግለጫ ጽሑፍ እንደ አንድ ገላጭ ተደርጎ ሊገለጽ ይችላል። “ኩሩ ሰዎች” ወይም “ኩራተኛ የሆኑ ሰዎች”
ለጸሐፊው በወዳጅነት የሚመለሱ ሰዎች በአካል ወደ እርሱ ዘወር እንደሚሉ ተገልጿ፡፡ “ወደ እኔ ኑ” ወይም “ከእኔ ጋር አንድ ሁኑ”
x
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት አሥራ አንደኛው የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከ81-88 ያሉት እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል።
“በተናገርከው ላይ ሙሉ በሙሉ አምናለሁ”
እዚህ ላይ “ዐይን” መላውን ሰው ይወክላል፡፡ “አንተ ለማድረግ ቃል የገባኸውን እንድታደርግ እኔ እጠብቃለሁ”
በጭስ በተሞላ ቦታ የወይን አቁማዳ ለረጅም ጊዜ ሲሰቀል ይበላሻል። ጸሐፊው ራሱን በጭስ ከተበላሸ የወይን አቁማዳ ጋር በማነጻጸር የማይረባ ሆኖ እንደ ተሰማው አድርጎ ይናገራል።
ጸሐፊው የሚያሳድዱትን እግዚአብሔር እንዲቀጣቸው ጥያቄ ያቀርባል፡፡ ይህ የአጻጻፍ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል፡፡ “እባክህ ከአሁን በኋላ ብዙ እንዳልጠብቅ አድርገኝ። “የሚያሳድዱኝን ቅጣቸው።”
ጸሐፊው ራሱን “የአንተ ባሪያ” ብሎ ጠርቷል። “እኔ ባሪያ እሆናለሁ” ወይም “ማድረግ አለብኝ”
ኩራተኞች ጸሐፊውን ለመያዝ ወይም ስህተት እንዲሠራ ለማድረግ እየፈለጉ ነው። ይህ ጸሐፊውን እንደ እንስሳ ለማጥመድ ጉድጓድ የሚቆፍሩ አደን አዳኞች እንደሆኑ ተደርጎ ይገለጻል።
ይህ የስሜታዊ መግለጫ ጽሑፍ እንደ አንድ ቅፅል ተደርጎ ሊገለጽ ይችላል። “ኩራተኛ ሰዎች” ወይም “ኩራተኛ የሆኑ”
ይህ ሌላን ሰው ስለ መግደል ትህትና በተሞላበት መንገድ የሚገልጽ ነው። “ሊገድሉኝ ተቃርበው ነበር”
“እንደ ጽኑ ፍቅርህ።” “ጽኑ ፍቅር” ወይም “ታማኝነት” የሚለው ሐረግ እንደ ተውሳከ ግስ ሊገለጽ ይችላል። “አንተ በታማኝነት ስለ ወደድኸኝ”
x
ሁሉም የተፈጠሩ ነገሮች እንደ ሰዎች እግዚአብሔርን ማገልገል የሚችሉ እንደሆኑ ተደርገው ተነግሯል፡፡ “ሁሉም ነገሮች ያገለግልሃል” ወይም “ሁሉም ነገሮች የአንተን ትእዛዝ ይታዘዛሉ”
ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “እኔ ሁልጊዜ አስታውሳለሁ”
ጸሐፊው የእግዚአብሔርን ትእዛዝ እንደሚታዘዝ ያመለክታል፡፡ የዚህ መግለጫ ሙሉ ትርጉም ግልፅ ሊደረግ ይችላል፡፡ “ትእዛዛትህን ስለ ታዘዝዃቸው በሕይወት ጠበቅኸኝ”
የእግዚአብሔርን ትእዛዛት ለመታዘዝ በጣም መፈለግ አንድ ሰው አንድን ዕቃ በብርቱ እንደሚፈልገው አይነት እንደሆነ ተነግሮአል።
“ለመረዳት ጠንክሬ እሞክራለሁ”
“ሁሉ ነገር መጨረሻ አለው”
የእግዚአብሔር ትእዛዛት ሁል ጊዜም እውነተኛ እና ፍፁም መሆናቸውን ሲናገር የእግዚአብሔር ትእዛዛት ልክ እንደ አንድ ገደብ እንደሌለው እንደማያቆም ነገር አድርጎ ነው። “ትእዛዛትህ ግን ያለገደብ ናቸው” ወይም “ትእዛዛትህ ግን ዘላለማዊ ናቸው”
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት አሥራ ሦስተኛው የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 97-104 ያሉት እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል።
ስለ እግዚአብሔር ትእዛዛት ያለማቋረጥ ማሰቡን ጸሐፊው ሲገልጽ ትእዛዞቹን ከእርሱ ጋር ሁልጊዜ እንደሚጠብቃቸው ዕቃዎች አድርጎ ነው።
ክፉ ነገሮች ማድረግን ማስወገድ በፉ ጎዳናዎች ላይ መራመድን እንደ ማስወገድ ይቆጠራል። “ክፉ ነገሮች ማድረግን አስወግጄአለሁ”
እዚህ ላይ “እግሮች” መላውን ሰው ይወክላሉ፡፡ “ራሴን ጠበቅሁ”
“ቃልህን ታዘዝሁ” ወይም “ትእዛዛትህን ጠብቅሁ”
የእግዚአብሔርን የጽድቅ ሕግጋት መታዘዝ መቀጠሉ ጸሐፊው በአካል ከጻድቁ ድንጋጌዎች እንዳልራቀ ተደርጎ ተገልጾአል፡፡ ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “እኔ ሁልጊዜ የጽድቅ ድንጋጌዎችህን እታዘዛለሁ”
ጸሐፊው እግዚአብሔር በተናገረው ደስተኛ መሆኑን ሲገልጽ፣ የእግዚአብሔር ቃሎች እንደ ጣፋጭ ጣዕም ያለው ምግብ እንደሆኑለት ተናግሮአል፡፡ “ቃሎችህ መልካም እና የሚያስደስቱ ናቸው!”
“ማስተዋል” የተባለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊገለጽ ይችላል። “ትክክል የሆነውን ማስተዋል ተማርኩ”
መጥፎ ባህሪ እንደ ሐሰት መንገድ ወይም ጎዳና ተብሎ ተነግሮአል።
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት አሥራ አራተኛው የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 105 እስከ 112 ያሉት እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ የሚናገሩትም እግዚአብሔር አንድ ሰው እንዴት መመላለስ እንዳለበት እንደነገረው ልክ ሰውየው በመንገድ ላይ ሲሄድ ቃሉ እንደ ብርሃን እንደሚሆንለት ወዴትም መሄድ እንዳለበት እንደሚመራው አድርጎ ነው። “ቃልህ ሕይወቴን እንዴት መምራት እንዳለብኝ ይነግረኛል”
እዚህ ላይ “ቃል” የሚወክለው እግዚአብሔር ለሰዎች ያስተላለፈውን መልእክት ሁሉ ነው፡፡
x
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው የደራሲው ሕይወት ሁል ጊዜ አደጋ ላይ ነው ማለት ነው፡፡ “ጠላቶቼ ብዙውን ጊዜ ሊገድሉኝ ይሞክራሉ”
ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ሕግህን ሁል ጊዜ አስታውሳለሁ”
ጸሐፊውን ለመያዝ እና ለመግደል የሚሞክሩ ክፉ ሰዎች እንስሳትን ለመያዝ ወጥመድ እንዳደረጉ የአደን ሰዎች እንደሆኑ ተደርገው ተገልጿል፡፡
ይህ የስሜታዊ መግለጫ ጽሑፍ እንደ አንድ ቅፅል ተደርጎ ሊገለጽ ይችላል። “ክፉ ሰዎች”
የእግዚአብሔርን ትእዛዛት አለማድረግን እንቢ ማለት ጸሐፊው ከእግዚአብሔር ትእዛዛት አልራቀም ማለት ነው። ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል። “ትእዛዛትህን እታዘዛለሁ”
ጸሐፊው ሁል ጊዜ የእግዚአብሔርን ድንጋጌዎች እንደሚወድና እንደሚታዘዝ የገለጸው ልክ ድንጋጌዎቹን እንደ መሬት እና እንደ ንብረት እንደሚወርሳቸው አድርጎ ነው። “ሕጎችህ ለዘላለም የእኔ ናቸው” ወይም “የቃል ኪዳን ድንጋጌዎችህ ለእኔ ለዘላለም እንደምጠብቃቸው ርስቶቼ ናቸው”
እዚህ ላይ “ልብ” የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ “ደስ ያሰኙኛል” ወይም “በእነርሱ ደስ ይለኛል”
እዚህ ላይ “ልብ” የጸሐፊውን ፈቃድ ይወክላል፡፡ “ልብ ዝግጁ ነው” የሚለው ሐረግ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ጸሐፊው ቁርጠኛ መሆኑን የሚናገርበት መንገድ ነው። “ለመታዘዝ ቁርጠኛ ነኝ”
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “እያንዳንዳቸውም” 2) “እስከ ሕይወቴ መጨረሻ” ወይም 3) “እስከ ፍጻሜው ዘመን”
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት አሥራ አምስተኛው የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ቁጥር 113-120 ያለው እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል፡፡
እግዚአብሔርን ለመታዘዝ እውነተኛና ቆራጥ ያልሆነ ሰው ሁለት አሳብ እንዳለው ተደርጎ ተገልጿል፡፡ “ሙሉ በሙሉ ለመታዘዝ ፈቃደኛ ያልሆኑ” ወይም “ከልብ ያለሆኑ”
እግዚአብሔር ጸሐፊውን በደህንነት እንደ ጠበቀው ሲገልጽ እግዚአብሔር እንደ መሸሸጊያ እንደ ሆነለት እና እርሱም በዚያ ሄዶ እንደሚሸሸግ በመግለጽ ነው።
እግዚአብሔር ጸሐፊውን እንደ ጠበቀው የተገለጸው እግዚአብሔር ለጸሐፊው ጋሻ እንደ ሆን በመግለጽ ነው፡፡
እዚህ ላይ “መጠበቅ” ማለት በተስፋ መጠባበቅ ማለት ነው፡፡ ይህ የተስፋ እና የመታመን ሀሳብ አለው። “በቃልህ እታመናለሁ”
x
“እንደተናገርከኝ ጥንካሬን ስጠኝ” ወይም “ቃል እንደገባኸው ጠንካራ እንድሆን አስችለኝ”
እዚህ ላይ “ተስፋዬ” የሚለው ቃል ጸሐፊው በእግዚአብሔር እና በሰጠው ተስፋዎች ላይ እምነት መጣሉን ያሳያል፡፡ ይህ እንደ ሙሉ ዓረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ “ተስፋ አታስቆርጠኝ” ወይም “ልታደርገው ቃል የገባኸውን ባለማድረግ እንዳፍር አታድርገኝ”
“እርዳኝ” ወይም “አበርታኝ”
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “እነዚያ ሰዎች ይዋሻሉ ስለሆነም ማንም ሊያምናቸው አይችልም” ወይም 2) “እነዚያ ሰዎች የማታለያ ዕቅዶችን ያቅዳሉ ነገር ግን አይሳካላቸውም”
ቆሻሻ የሚጣል ነገር ነው፤ ወርቅ ወይም ሌሎች ብረቶች ከነጠሩ በኋላ ከላያቸው የሚወገዱ ነገሮች ቆሻሻ ይባላሉ። እግዚአብሔር ክፉ ሰዎችን እንደ ቆሻሻ ነገር ያስወግዳቸዋል፡፡
ይህ የስሜታዊ መግለጫ ጽሑፍ እንደ አንድ ቅፅል ተደርጎ ሊገለጽ ይችላል። “ክፉ ሰዎች”
“እንደ ቆሻሻ” ወይም “እንደ ቆሻሻ”
እዚህ ላይ “አካል” የሰውን ሁለንተና ይወክላል።
ጸሐፊው የእግዚአብሔርን የጽድቅ ድንጋጌዎች የሚፈራበት ምክንያት እግዚአብሔር ድንጋጌዎቹን የማይፈጽሙ ሰዎችን እንደሚቀጣ ስለሚያውቅ ነው፡፡ የዚህን መግለጫ ሙሉ ትርጉም በግልፅ ማድረግ ትችላለህ፡፡
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት አሥራ ስድስተኛው የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 121-122 ያሉት እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል፡፡
“ሰዎች እንዲጨቁኑኝ አትፍቀድላቸው”
ጸሐፊው ስለ ራሱ “የአንተ ባሪያ” ብሎ ይናገራል፡፡ “ለደህንነቴ ዋስትና” ወይም “ባሪያህን እርዳ ጠብቀኝም”
x
እዚህ ላይ “ዐይኖች” የሰውን ሁለንተና ይወክላሉ፡፡ “ጠብቄ ጠብቄ ደክሞኛል”
“መዳን” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊገለፅ ይችላል። “ለማድረግ እንደ ገባኸው ቃል ታድነኝ ዘንድ”
“የጽድቅ ኪዳንህ”
ጸሐፊው ስለ ራሱ ሲናገር የአንተ “ባሪያ” ይላል፡፡ “አሳየኝ” ወይም “እኔን ባሪያህን አሳየኝ” (አንደኛ ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ሰው ተመልከት)
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ተውሳከ ግስ ወይም እንደ ቅፅል ሊገለጽ ይችላል። “አንተ በታማኝነት ወደኸኛል” ወይም “አንተ ለቃል ኪዳንህ ታማኝ ነህና”
“ማስተዋል” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊገለፅ ይችላል። “እንዳውቅ የምትፈልገውን እንዳስተውል አስችለልኝ”
ጸሐፊው እግዚአብሔርን እንደ ሦስተኛ ሰው አድርጎ ያነጋግራል፡፡ ይህ በሁለተኛ ሰው ሊገለፅ ይችላል፡፡ “እግዚአብሔር ሆይ፣ እርምጃ የምትወስድበት ጊዜ አሁን ነው”
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ እዚህ ላይ “ጥሰዋል” ማለት “አልታዘዙም” ማለት ነው። ይህ ማለት ሕዝቡ የእግዚአብሔርን ሕግ ጥሰዋል ማለት ነው፡፡
አንድ ሰው የእግዚአብሔርን ትእዛዛት በጥንቃቄ የሚታዘዝ ከሆነ ትእዛዛቱ ያንን ሰው ይመሩታል እርሱም ከኋላ ይከተላል ማለት ነው። እኔ ትእዛዛትህን ሁሉ በጥንቃቄ እከተላለሁ”
መጥፎ ነገር የሚያደርጉ ሰዎች በተሳሳተ ጎዳና ላይ እንደሚጓዙ ይነገራል። “አንዳንድ ሰዎች የሚኖሩበት መጥፎ መንገዶች ሁሉ”
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት አሥራ ሰባተኛው የፊደል ስም ነው፡፡ በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 129-136 ያሉት እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል፡፡
ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር ቃሎች ሲናገር እንደ ታጠፈ ጨርቅ ሲሆን ነገር ግን ቃሎቹን የሚያብራራ የታጠፈውን ጨርቅ እየከፈተ እንደሚገልጽ አድርጎ ነው፡፡ “የቃልህ ማብራሪያ ብርሃን ይሰጣል” ወይም “አንድ ሰው ቃሎችህን ሲያብራራ ብርሃን ይሰጣሉ”
ጸሐፊው ስለ እግዚአብሔር ቃሎች ሲናገር ለአንድ ሰው ብርሃንን በማብራት ጥበብን እንደሚሰጡት አድርጎ ይናገራል፡፡ “የቃሎችህ ማብራሪያ ለሰዎች ጥበብን ይሰጣሉ”
ጸሐፊው ለእግዚአብሔር ቃል ያለውን ፍላጎት ሲገልጽ ልክ የተጠማ ውሻ ውሃን እንደሚፈልግ አድርጎ ነው፡፡ “እኔ ከልቤ ትእዛዛትህን እጅግ ናፍቄአለሁ”
ወደ አንድ ሰው መለስ ብሎ መመልከት ለዚያ ሰው ትኩረት መስጠት ማለት ነው፡፡ “ለእኔ ትኩረት ስጠኝ”
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ራሱን ይወክላል፡፡ “እወድሃለሁ”
እዚህ ላይ “እርምጃዎች” የሚለው ቃል ጸሐፊውን እየተራመደ እንዳለ ይወክላል፡፡ እርሱ ስለሚኖርበት አኗኗር ወይም ስለ ምግባሩ፣ በመንገድ ላይ እንደሚጓዝ ያህል ይናገራል፡፡ “ምራኝ” ወይም “እንዴት እንደምኖር አስተምረኝ”
ጸሐፊው ስለ ኃጢአት ሲናገር በእርሱ ላይ ሥልጣን እንዳለው ሰው አድርጎ ነው፡፡ ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “ማንኛውንም ኃጢአት እንደ ልማድ እንድሠራ አትተወኝ” ወይም 2) “ኃጢአተኛ ሰዎች እንዲገዙኝ አትፍቀድ”
x
ጸሐፊው እግዚአብሔር ለእርሱ እንዲያደላለት ሲጠይቅ ልክ እግዚአብሔር ፊቱን በእርሱ ላይ እንደሚያበራለት አድርጎ ነው፡፡ “ለባሪያህ መልካምን አድርግ”
ጸሐፊው ብዙ ጊዜ እንዳነባ ሲናገር እንባዎቹን እንደ ውሃ ፈሳሽ አድርጎ ይገልጻቸዋል፡፡ “ብዙ እንባዎች”
“ሕግህን እታዘዛለሁ”
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት አሥራ ስምንተኛው የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 137 እስከ 144 ያሉት እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል
ሌሎች ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች “ምስክርነቶች” ወይም “ሕጎች” ናቸው፡፡ በመዝሙር 78፡5 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ሐረጉ የሚገልጸው “እጅግ ተናድጃለሁ” የሚለውን በተጋነነ ሁኔታ ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ቃልህን ብዙ ጊዜ ፈትኜዋለሁ”
ጸሐፊው ራሱን እንደ ሌላ ሰው አድርጎ ይናገራል፡፡ “እኔ ባሪያህ ወደድሁ፣” ወይም “እኔ ወደድሁ”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ሰዎች ይንቁኛል”
መዝሙረኛው መከራና ስቃይን ልክ እንደ ሰዎች አድርጎ ይናገራል። “ተጨነቅሁ ተሰቃየሁም” ወይም “አካሌና አእምሮዬ እየተሠቃዩ ነው”
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት አሥራ ዘጠነኛ የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 145-152 ያሉት ቁጥሮች በዚህ ፊደል ይጀምራሉ፡፡
መዝሙረኛው መላ ማንነቱን ልቡ ብቻ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል። “ሙሉ በሙሉ”
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች፦ “ምስክርነቶች” ወይም “ሕጎች” ናቸው፡፡ ይህንን በመዝሙር 78፡5 ውስጥ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ለቃል ኪዳኖችህ ታማኝ ስለሆንክ”
“ከሕግህ ርቀዋል” ወይም “ለሕጎችህ ትኩረት አይሰጡም”
“በትእዛዛትህ እታመናለሁ”
ሌሎች ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች “ምስክርነቶች” ወይም “ሕጎች” ናቸው፡፡ በመዝሙር 78፡5 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጎመከው ተመልከት።
መዝሙረኛው ስለ እግዚአብሔር ትእዛዛት ሲናገር በምድር ላይ እንደ ተለጠፉ አድርጎ ይናገራል፡፡ “ሰዎች እንዲታዘዙ የሰጣቸው”
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት ሃያኛው የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 153 እስከ 160 ያለው እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል፡፡
መዝሙረኛው ስለ ስቃይ ሲናገር ሰዎች ሊያዩት እንደሚችሉት እቃ እንደሆነ አድርጎ ነው። “ምን ያህል እንደተሠቃየሁ ተመልከት”
“የሚከስሱኝን ሰዎች ተሟገታቸው”
“ሕይወቴን ጠብቅ” ወይም “ሕይወትን ስጠኝ”
እግዚአብሔር ያላዳነው ሰው ድነት ከእርሱ የራቀ ነው፡፡ “ድነት” የሚለው ረቂቅ ስም “መዳን” ሊባል ይችላል። “አንተ በእርግጥ ክፉዎችን አታድኑም”
እዚህ ላይ “ታላቅ” ማለት “ብዙ” ማለት ነው፡፡ “ለሰዎች ምሕረትን ብዙ ጊዜ አደረግህ” ወይም “ብዙ ምሕረት የተሞሉ ነገሮችን አድርገሃል”
ሌላ ተቀባይነት ያለው ትርጉም “የምታደርገው ትክክል ስለ ሆነ” ነው፡፡
“የሚያሳድዱኝ”
ይህ ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ “መታዘዝን አላቆምሁም” ወይም “ማመንን አላቆምሁም”
ሌሎች ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች “ምስክርነቶች” ወይም “ሕጎች” ናቸው፡፡ በመዝሙር 78፡5 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
“ከዳተኞች” የሚለው እንደ ስም ሐረግ ሊተረጎም ይችላል። “ከዳተኞች ሕዝቦች” ወይም “አሳልፎ የሰጡኝ” ወይም “ጠላቶቼ”
“አይታዘዙ”
“ወደ እኔ ተመልከት ስለዚህ ማየት ትችላለህ”
“ታማኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም ከቅፅል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ለቃል ኪዳኖችህ ታማኝ ስለሆንክ”
“ቃልህ ሙሉ በሙሉ እውነት ነው” ወይም “ቃልህ ሊታመን ይችላል”
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት ሐያ አንደኛው የፊደል ስም ነው፡፡ በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 161 እስከ 168 ያሉት እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል፡፡
መዝሙረኛው ልብ መደነቅ እንደሚችል አድርጎ ይናገራል። ልብ ለመላው ሰውነት ስሜት ማዕከል ነው። “በቃልህ ተገርሜአለሁ”
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) ወታደሮች እና ዘራፊዎች በጦርነት ካሸነፏቸው የሚወስዷቸው እቃዎች ወይም 2) ከፍተኛ ዋጋ ያላቸው ወይም “ሀብቶች”፡፡
x
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “መጥፎ ነገር እንዲያደርጉ ማንም ተጽእኖ አላደረገባቸውም” ወይም 2) “ችግር እንዲያስከትሉ ያደረጋቸው የለም።”
“ጥብቅ ትእዛዛትህን ሁሉ እታዘዛለሁ”
ሌሎች ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች “ምስክርነቶች” ወይም “ሕጎች” ናቸው፡፡ ይህንን በመዝሙር 119፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
“ትእዛዛትህን እታዘዛለሁ”
ይህ የዕብራይስጥ ፊደላት ሃያ ሁለተኛ የፊደል ስም ነው። በዕብራይስጥ ቋንቋ ከቁጥር 169 እስከ 176 ያሉት እያንዳንዱ መስመር በዚህ ፊደል ይጀምራል፡፡
መዝሙረኛው የመረዳት ችሎታን እንደ አንድ ጠንካራ ነገር ገልጾታል፡፡ “ቃልህን ለመረዳት እንድችል እርዳኝ”
መዝሙረኛው በጸሎቱ የሚናገራቸውን ቃላት ለንጉሥ መናገር እንደሚፈለጉ ሰዎች አድርጎ ያቀርባል። “ጸሎቴን ስማ”
መዝሙረኛው ከንፈሮቹን እንደ መያዣ ምስጋናውንም ከውስጡ እንደሚወጣ ፈሳሽ አድርጎ ይናገራል፡፡ እዚህ ላይ ላይ “ከንፈሮች” የሚለው ቃል መላ ማንነቱን የሚወክል ማዕከል ሆኖ ቀርቧል። “በጣም ላመሰግንህ እፈልጋለሁ”
መዝሙረኛው ስለ ምላስ ሲናገር 1) ልክ ሰው እንደ ሆነ አድርጎ ወይም 2) ለመላ ማንነቱ ማዕከል አድርጎ ነው። “እኔ እዘምራለሁ”
እጅ የመላ ሰውነት ማዕከል ነው። “እባክህን እርዳኝ”
“ለመታዘዝ መርጠዋል”
“አንተ ልታድነኝ”
“ደስታዬ” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊገለፅ ይችላል። “እኔ ሕግህን መታዘዜ በጣም ያስደስተኛል”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡
“በተቸገርኩ ጊዜ” ወይም “ተቸግሬ በነበረበት ጊዜ”
“ነፍሴን” የሚለው ቃል ሙሉ ሰውን ያመለክታል፡፡ “አድነኝ”
“ከንፈር” እና “አንደበት” የሚሉት ቃላት ውሸት የሚናገሩ እና ሸንጋይ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “እኔ ላይ ከሚያምፁ እና እኔን ከሚሸነግሉኝ ሰዎች”
ጸሐፊው ይህንን ጥያቄ ለሐሰተኛ አንደበት ላላቸው ሰዎች እግዚአብሔር ምን እንደ ሚያደርግ ያስረዳል፡፡ “ሐሰተኛ አንደበት ያላቸችሁ እግዚአብሔር እንዲህ ይቀጣችኋል እና ይህን ደግሞ በእናንተ ላይ ያመጣል፡፡”
“ሐሰተኛ አንደበት” የሚለው ቃል ውሸትን የሚናገርን ሰውን ነው፡፡ “ውሸትን የምትናገሩ ሰዎች”
ጸሐፊው እግዚአብሔር ሐሰተኛ ተናጋሪዎችን ልክ በቀስት እንደሚቀጣቸው መስሎ ይናገራል፡፡ “እርሱ ልክ እንደ ተሳለ የጦረኛ ቀስት በተደጋጋሚ ይቀጣችኋል”
ይህ የሚያመለክተው ሰዎች የቀስት ጫፉን በእሳት ያደርጋሉ፡፡ “በግራር ከሰል ፍም አድርጎ”
እነዚህ ሁለት ቦታዎች የተራራቁ ቦታዎች ናቸው፡፡ ጸሐፊው እነዚህን ስሞች በሰዎች መካከል ክፉ እና ጨካኝ ሰዎች እንዳሉ ለማሳየት ነው፡፡ “በሜሼክ እንደምኖር ወይም በቄዳር ድንኳኖች መካከል”
ይህ ሐረግ በድንኳን ውስጥ የሚኖሩትን የቄዳርን ሕዝብን ያመለክታል፡፡ “በቄዳር የሚኖሩ ሰዎች”
“እኔ ሰላምን እፈልጋለሁ”
x
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 120፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ አረፍተ ነገር “መመልከት” ወይም “ትኩረት ማድረግ” እንደሆነ ይናገራል፡፡
ጸሐፊው ይህን ጥያቄ ረዳቱ ላይ ትኩረት ማድረግ እንዳለበት ለማሳየት ነው፡፡ “ረዳቴ ከወዴት እንደሚመጣ እነግራችኋለሁ”
ይህ የበፊቱን ጥያቄ ይመልሳል፡፡
እዚህ ጋር ወደ ሌላ ሰው ሲዞር ይመለከታል፡፡ ይህም ማለት 1) ጸሐፊው የእሥራኤል ሕዝብ ማናገር ጀመረ ወይም 2) ጸሐፊው ሌላ ሰው ጸሐፊውን እያናገረ እንደ ሆነ ይናገራል፡፡
ይህ ከመውደቅ ጋር ያያይዘዋል፡፡ “እንድትወድቅ”
እነዚህ ሐረጎች አንድ አይነት ሃሳብ ሲኖራቸው ሁለቱም የእግዚአብሔርን ጠባቂነት አግንኖ ያሳያል፡፡
“አይተኛም” ማለት ጥበቃውን ያቆማል፡፡ “እግዚአብሔር አይተኛም እና መጠበቁንም አያቆምም” ወይም “እግዚአብሔር ሁልጊዜ ይጠብቅሃል፡፡”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ አይነት ሀሳብ አላቸው፡፡ ሁለተኛው የመጀመሪያውን ያጠናክረዋል፡፡
ተመልከት ወይም ልብ በል
x
“ይጋርድሃል” የሚለው ቃል ጥበቃን ያመለክታል፡፡ “እግዚአብሔር አንተን ከሚጎዱ ነገሮች ሊጠብቅህ ከአጠገብህ ነው”
ይህ ሐረግ ከጸሐፊው አጠገብ መሆኑን ያመለክታል፡፡
“ቀን” እና “ሌሊት” የሚሉት ቃላት በመካከላቸው ያለውን ያመለክታል፡፡ “እግዚአብሔር ከሁሉም ነገሮች በማንኛውም ጊዜ ይጠብቅሃል፡፡”
ይህ የሚያመለክተው “አንተን አይጎዳህም”፡፡ “ጨረቃም በሌሊት አይጎዳህም”
እነዚህ ሦስት ሐረጎች አንድ አይነት ትርጉም አላቸው፡፡ ድግምጋሞሹ ሃሳቡን ያጠነክረዋል፡፡
ይህ ጸሐፊውን ያመለክታል፡፡ “አንተን”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 120፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ጸሐፊው ለአድማጮች መናገር አቁሞ ወዲያው ለኢሩሳሌም ከተማ መናገር ጀመረ፡፡ ኢየሩሳሌም ጸሐፊውን እንደሚሰማ መስሎ ይናገራል፡፡
“እግሮቻችን” የሚለው ቃል ሙሉ ሰውን ያመለክታል፡፡ “እኛ ቆመናል፡፡”
ይህ ሙሉ ከተማዋን ያመለክታል፡፡ “በኢየሩሳሌም ውስጥ”
“ስም” እግዚአብሔርን ራሱን ያመለክታል፡፡ “እግዚአብሔር”
“ቤት” የሚለው የዳዊት ልጆችን ያመለክታል፡፡ “የዳዊት ልጆች”
ይህ ክፍል ጸሐፊው ለአንባቢዎች እንዲፀልዩ የሚፈልገውን የፀሎት ይዘት ነው፡፡ የኢየሩሳሌም ከተማን ቀጥታ በመናገር ልክ እንደ ሚሰማው ሰው መስሎ ይናገራል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ አይነት ሀሳብ ሲኖራቸው እርስ በእርስ ለማጠናከር ነው፡፡ “በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሕዝቦች ሰላም ይሁንላቸው፡፡”
ኢየሩሳሌም በዙሪያዋ ያለውን ቅጥር መስሎ ይናገራል፡፡ “ቅጥር” ወይም “ምሽግ” የሚሉት ቃላት አንድ አይነት ሀሳብ አለው፡፡ “በኢየሩሳሌም ውስጥ”
በዚህ ክፍል ጸሐፊው ኢየሩሳሌምን ቀጥታ ሲያናግራት ከተማዋ ልክ እንደ ሰው እንደሚሰማው መስሎ ይናገራል፡፡
“ለእነርሱ ስል”
“በአንቺ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች በውስጠቸው ሰላም ይሁን”
“ሰዎች በመልካም እንዲያዩሽ እፀልያለሁ”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 120፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ጸሐፊው አይኖቹን የሚያመለክተው የሚመለከትበት አካሉ ስለሆነ ነው፡፡ “ወደ አንተ ተመለከትኩ”
በዙፋንህ ላይ የተቀመጥህ እና የምትገዛን ንጉሥ
እነዚህ ሦስት ነገሮች አንድ አይነት ትርጉም ሲኖራቸው ሶስተኛው ሐረግ ስለ እሥራኤላውያን ልክ እንደ ባሪያዎች እነ ባሪያይቱ አለቆቻቸውን እንደሚመለከቱት ጋር ያነፃፅራል፡፡ አይኖች የሚለው በሁሉም ሁኔታ ሙሉ ሰውን ያመለክታል፡፡
x
በመዝሙረ ዳዊት 123፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ለኛ ምሕረት እስኪያደርግ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ አይነት ትርጉም ሲኖረቸው ሁለተኛው የመጀመሪያውን አግንኖ ያሳያል፡፡
x
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 120፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ የሚያሳየው እግዚአብሔር ከነርሱ ጋር ስለሆነ ያልተፈጠረ ነገርን ነው፡፡ “እግዚአብሔር ከኛ ጋር ነበር…ህያዋን ሆነን አይውጡንም”
እነዚህ ሁለት አረፍተ ነገሮች አንድ አይነት ሀሳብ ኣላቸው፡፡ “ያለ እግዚአብሔር እርዳታ…ያለ እግዚአብሔር እርዳታ”
ይህ ልክ ትልቅ እንስሳ ትንሽን እንስሳ እንደሚውጥ እሥራኤላውያን እንደዚህ ነበር ይሞቱ የነበረው፡፡ “ይገድሉን ነበር”
“ቁጣቸው” የሚለው ቃል የተቆጡትን ጠላቶቻቸውን ያመለክታል፡፡ “በእኛ እጅግ በጣም ተቆጥተው ነበር”
በእነዚህ ሁለት ቁጥሮች ጸሐፊው የእሥራኤልን ጠላቶች ከ የጎርፍ ውሃ ጋር ያወዳድረዋል፡፡
ከበፊቱ ቁጥር ጋር የቀጠለ ነው፡፡ ይህ እግዚአብሔር አብሮአቸቸው ስለነበረ ያልተፈጠረን ነገር ያስረዳል፡፡ “ጎርፉ አላጥለቀለቀንም…አላሰጠመንም”
እነዚህ ሐረጎች አንድ አይነት ትርጉም አለቸው
እነዚህ ሐረጎች አንድ አይነት ትርጉም አላቸው
የጸሐፊው ጠላቶቻቸው ልክ እንደ ደራሽ ውሃ መስሎ ይናገራል፡፡ “ጠላቶቻችን በቀላሉ ያሸንፉን ነበር”
የጸሐፊው ጠላቶቻቸው ልክ እሥራኤላውያንን እንደሚያጥለቀልቅ ጎርፍ መስሎ ይናገራል፡፡ “ጠላቶቻችን እኛን ያጥለቀልቁን ነበር፡፡”
የጸሐፊው ጠላቶቻቸው ልክ እሥራኤላውያንን እንደ ፈረሰኛ ውሃ መስሎ ይናገራል፡፡ “ጠላቶቻችን እኛን ያጠፉን ነበር፡፡”
ጠላቶቻቸው ልክ እሥራኤላውያንን በልቶ እንደ ሚጨርሳቸው የዱር እንስሳ መስሎ ይናገራል፡፡ “በዱር እንስሳ እንደ ተበላ ያህል ያጠፉን ነበር”
ጸሐፊው ከጠላቶቹ ማምለጥን ልክ እሱን ከአዳኞች ወጥመድ እንዳመለጠች ወፍ መስሎ ይናገራል፡፡ “ወፍ ከአዳኞች ወጥመድ እንዳመለጠች እኔም ከጠላቶቼ አመለጥኩኝ”
ትናንሽ እንስሳትን ወይም ወፎችን ለመያዝ ከገመድ የሚሰራ ነው፡፡
ጸሐፊውን ለመያዝ የጠላት ሴራን መክሸፍ ልክ እንደ ተሰበረ ወጥመድ መስሎ ይናገራል፡፡
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 120፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
በእግዚአብሔር የታመኑ ሰዎች ልክ እነርሱ እንደ ማይነቀሳቀስ የፅዮን ተራራ እንደሆኑ መስሎ ይናገራል፡፡
የእግዚአብሔር ጥበቃ ልክ እንደ እየሩሳሌምን እንደ ከበበ ተራራ መስሎ ይናገራል፡፡ ኢየሩሳሌም በብዙ ተራራዎች ተከበው ነበር ይህም ከጥቃት ጠብቋቸው ነበር፡፡ “ልክ ተራራ ኢየሩሳሌምን እንደከበባት እና እንደጠበቃት ሁሉ እግዚአብሔር ሕዝቡን ይጠብቃል፡፡”
ይህ ሐረግ ሁልጊዜ እንደ ሆነ ያለክታል
የክፉዎች በትር የመለው ሐረግ የሚያመለክተው የክፉ ሰዎችን ግዛትን ነው፡፡ “ክፉ ሰዎች” ወይም “ክፉ መሪዎች”
x
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 120፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“ፅዮንን መልሶ በለፀገች”
ሳቅ የሚለው ቃል ልክ አፋቸው እንደ መያዣ እቃ መስሎ ሳቅ ደግሞ በውስጡ እንዳለ መስሎ ይናገራል፡፡ ሳቅ የሚለው የደስታቸው መልስ እንደሆነ ግልፅ አድርጎ ይናገራል፡፡ “በደስታ ሳቅን”
እልልታ የሚለው ቃል ልክ አንደበታቸው እንደ መያዣ እቃ መስሎ እልልታ ደግሞ በውስጡ እንዳለ መስሎ ይናገራል፡፡ “አንደበታችን በእልልታ ተሞላ”
“በራሳቸው በከተማዋ ሕዝቦች መካከል”፡፡
“እግዚአብሔር ታላቅ ነገር ስላደረገልን በጣም ደስተኛ ሆንን”
እነዚህ ሁለት ቁጥሮች ተነፃፃሪ ናቸው፡፡ ሁለተኛው አረፍተ ነገር ከመጀመሪያው አረፍተ ነገር ጋር ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖረው ብዙ መረጃ ይይዛል፡፡
በእንባ የሚዘሩ
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 120፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ታታሪ ሰራተኛ ሰው በብዛት በማለዳ ተነስቶ ማታ አምሽቶ ነው ቤት ሚመለሰው፡፡
የእለት ጉርስ የሚለው አንድ ሰው ሁልጊዜ ለመኖር የሚያስፈልገውን ምግብ ያመለክታል፡፡ “ተግታችሁ ስሩ የእለት እንጀራ ለማግኘት”
አንድ ሰው ከቤተሰቡ የሚወርሰው እቃን ያመለክታል፡፡ ልጆች ከወላጆቻቸው ውርስን ይቀበላሉ፡፡ ውርስ ከወላጅ ወደ ልጅ ይሄዳል፡፡ ይህ አረፍተ ነገር ወላጆች ከእግዚአብሔር ልጆችን እንደወረሱ መስሎ ሲናገር እግዚአብሔር ደግሞ ልጆችን የሚሰጠው እርሱ እንደሆነ ይናገራል፡፡
ፍላፃ ለአንድ ጦረኛ አስፈላጊ ነገር ነው ምክንያቱም እርሱን ይጠብቀዋልና፡፡ ልጆች ልክ እንደ ፍላፃ መስሎ ይናገራል፡፡ “ብዙ ልጆች መኖራቸው ይጠብቅሃል፡፡”
ኮሮጆ ማለት ፍላፃ መያዣ እቃ ነው፡፡ የብዙ ልጆች መኖር ልክ ልጆች እንደ ፍላፃ በኮሮጆ እንዳለ መስሎ ይናገራል፡፡ “በልጆች የሞላ ቤት” ወይም “ብዙ ልጆች”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 120፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ ሐረግ እግዚአብሔር የሚፈሩትን እና የሚያከብሩትን ሁሉ እንደሚባርክ ይናገራል፡፡ “እግዚአብሔር የሚፈርቱን ሁሉ ይባርካል፡፡”
የሰው ልጅ ሥራን ሰርቶ፣ ደክሞ ፍሬውን ያገኛል፣ ‹‹ የሥራህን ውጤት ››
መልካምም የሚለው ቃል የእግዚእብሄርን ፈቃድ እና ፍላጎት ያሳያል፡፡ “እግዚአብሔር ይባርክሃል ደግሞም መልካም ይሆንልሃል፡፡” ወይም “እግዚአብሔር መልካም ያደርግልሃል በረከትንም ያደርግልሃል፡፡”
ሚስት ልክ እንደ ብዙ እንደ ምታፈራ ወይን መስሎ ይናገራል፡፡ ይህ ልጆች ፍሬ እንደሆኑ ሲናገር ሚስት ብዙ ልጆች ይኖሯታል፡፡ “ፍሬአማ እና ብዙ ልጆች ይሰጣችሁአል”
ልጆች ከወይራ ቡቃያ ጋር ያወዳድራል ምክንያቱም በሚያድጉበት ቦታ ስለሚከቡት ነው፡፡ ልጆች ጠረጴዛውን ይከቡታል ደግሞም ይሞላም፡፡ “የሚያድጉ እና መልካም የሆኑ ብዙ ልጆች ይኖሯቹኀል”
ይህ ቤተሰብ ተሰብስቦ የሚመገብበትን ቦታ ያመለክታል፡፡ በብዛት በአንድ ሰው ማዕድ ተሰብስበው የሚመገቡ በዛ ሰው ሥልጣን ስር ናቸው፡፡
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 120፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
በግርፋት የሚመጣ ጠባሳ እንደ ሚተረስ መስሎ ይነገረል፡፡ ገበሬ በመስመር ሜዳላይ በጥልቁ ያርሳል፡፡ “ጠላቶቼ ጀርባዬን ቆራርጠውኛል፡፡”
ይህ ከለይ የቀጠለ ሀሳብ ነው፡፡ “ኀጢአታቸውን” የሚለው ቃል ገበሬ የሚያርሰው መስመር ነው፡፡ “በረጃጅሙ ጀርባዬን ቆራረጡኝ”
እሥራኤል በኀጢአተኞች እንደተየ መስሎ ይናገራል፡፡ “ከጠላቶቻችን ነፃ አውጥቶናል፡፡”
እግዚአብሔር ይህን ለሚያደርግ አስጠንቅቆ እየተናገረ አደለም፡፡ “እግዚአብሔር ያሳፍራቸው ደግሞም ይሸነፉም”
መዝሙረኛው ጠላቶቹ እየሞቱ እንዳሉ እና በቁጥር ማነሳቸውን ይናገራል፡፡ እነዚህን ቤት ጠራ ላይ ከሚበቅሉ ለመቁረጥ የሚያስቸግሩ ሳር ጋር ያወዳድራቸዋል፡፡ “ይሙቱ ደግሞም ቁጥራቸው ይቀንስ ልክ እንደ ሳር…ነዶዎቹን ለሚሰበስብ”
እግዚአብሔር ይባርካችሁ
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 120፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
የጸሐፊውን ሀዘን ልክ እንደ መያዣ እቃ መስሎ ይናገራል፡፡ ሀዘኑን ከማጠራቀሚያ እቃው ከታችኛው ክፍል ይመነጫል፡፡ ሀዘን አንዳንዴ ልክ አቃውን ከላይ እስከ ታች ድረስ መሙላትን ያሳያል፡፡ “በጣም ስላዘንኩ”
ጆሮ የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ሲያመለክት ጸሐፊው እግዚአብሔር ሁሉንም እንደሚሰማ ስለሚያውቅ እግዚአብሔር እንዲመልስለት እየጠየቀ ነው፡፡ “እባክህ ስማኝ” ወይም “እባክህ መልስልኝ”
ተናጋሪው ይህንን ጥያቄ ማን በዚህ ሁኔታ ላይ እንደሚቆም ለመግለፅ ነው፡፡ “ማንም መቆም አይችልም”
“ይቆማል” የሚለው በብዛት ከአንድ ጥቃት ማምለጥ ወይም መትረፍን ያመለክታል፡፡ በዚህ ሁኔታ ከቅጣት ማምለጥ ወይም መትረፍን ያመለክታል፡፡ “ማንም ቅጣትህን አያመልጥም”
“ነፍሴ” የሚለው ቃል መዝሙረኛውን ያመለክታል፡፡
መዝሙረኛው ልክ እንደ አንድ ነገር በተስፋ እንደመጠበቅ ያመለክታል፡፡ “እታመንብሃለሁ” ወይም “አንድን ነገር እሻለሁ”
መዝሙረኛው እግዚአብሔር እንዲረዳው ያለውን መሻቱ ልክ ከማለዳ እስከ ሌሊት ድረስ ለመሥራት ከሚሹት በላይ ታላቅ እንደሆነ ለማሳየት ነው፡፡
የእሥራኤል ሕዝብ ልክ እንደ ወንድ ሰው መስሎ ይናገራል፡፡ “የእሥራኤል ሕዝብ…የእነርሱን” ወይም “እኛ የእሥራኤል ሕዝብ…የእኛ”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 120፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ልብ እና አይን ሙሉ ሰውን ያመለክታል፡፡ “አልኮራሁም ”
ሊሆን የሚችል ትርጉም “እራሴን ትልልቅ ነገርን አደርጋለሁ ብዬ አልጠብቅም” ወይም “እራሴን ትልቅ ነኝ ብዬ አላስብም”
ሰው ከሚረዳበት አቅም በላይ ከባድ የሆነ ልክ እንደ ከሰው በላይ ወይም ለመያዝ በጣም እሩቅ የሆነን ነገር መስሎ ይናገራል፡፡ “ለመረዳት ከባድ የሆነ ነገር”
ነፍስ የሚለው የአንድን ሰው ስሜትን ያመለክታል፡፡ መረጋጋት የሚለውን ቃል የአንድን ነፍስ ረጋ ማድረግን ያመለክታል፡፡ “እኔ ተረጋጋሁ”
“ነፍሴ” የሚለው ቃል የአንድን ሰው ስሜት ወይም ሰውየውን ራሱን ያመለክታል፡፡
መዝሙረኛው ራሱን እንደ ተረጋጋ አድርጎ ሲናገር ልክ ልጅ የእናቱን ጡት እንዳቆመ መስሎ ይናገራል፡፡ “ለጡት ማልቀስ እንዳቆመ ህፃን ልጅ ነገር ግን በእናቱ እቅፍ ያለ”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 120፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ዳዊት ስላለፈበት መንገድ እንዲሁም የዳዊትን ባህሪ አስብ
“አስታውስ” ወይም “ስለሱ አስብ”
ይህ እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡
ይህ እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡
“መኝታ እና እንቅልፍ” ልክ እንደሚሰጥ ነገር መስሎ ይናገራል፡፡ አይን እና ሽፋሽፍት ሙሉ ሰውን ያመለክታል፡፡ “አይኔ እንዲተኛ ወይም ለሽፋሽፍቶቼ እረፍት አልሰጣቸውም” ወይም “አልተኛም ወይም ደግሞ ለማረፍ አይኖቼን አልከድንም”
ለእግዚአብሔር ቦታ ላይ መገንባትን ልክ ለእርሱ ቦታን እንደ መፈለግ መስሎ ይናገራል፡፡ “ለእግዚአብሔር ስፍራ አግኝቼ እስክገነባ ድረስ”
ይህ እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡
“በኤፍራታ” የሚለው ቃል ከየት ሆነው የሰሙበትን ቦታ ያመለክታል፡፡ “እኛ በኤፍራታ ያለን ሰዎች የቃል ኪዳኑ ታቦት የት እንዳለ ሰማን”
ይህ ከተማዋን የከበባት ሜዳ ነው፡፡
እግዚአብሔርን በቃል ኪዳኑ ታቦት ማምለክ ልክ እንደ በዙፋኑ ላይ የተቀመጠ ንጉሥ እግር ስር እንደመስገድ መስሎ ይናገራል፡፡ ይህ ለእግዚአብሔር መሰጠት እና ታማኝነትን ያመለክታል፡፡ “ወደ እግዚአብሔር ቅዱሱ የቃል ኪዳን ታቦት ጋር ሄደን እርሱን እንደ ንጉሥ እናመልከዋለን”
“አቤቱ ወደ እረፍትህ ተነሳ እና ና”
እግዚአብሔር ሰዎች እንዲያመለኩት የመረጠው ስፍራ ልክ እንደ ለዘለአለም የሚኖርበት ወይም የሚያርፍበት መስሎ ይናገራል፡፡ “የሚታረፍበት ቦታ”
ሊሆን የሚችል ትርጉም 1) “የሃይልህን ምልክት ከሆነችው ከቃልኪዳን ታቦት ጋር” ወይም 2) “ና እና የቃልኪዳንህ ታቦት ጋር”
“ታላቁን ሀይልህን የሚያሳይ”
ፅድቅ ልክ እንደ ልብስ መስሎ ይናገራል፡፡ “በካህናቶችህ ላይ ፅድቅን ሰዎች ይዩት” ወይም “ሰዎች ያንተ ካህናቶች ትክክለኛውን ነገር እንደሚያደርጉ እንዲያዩ እፈልጋለሁ”
ባሪያህ ዳዊት ስላለፈበት መንገድ ስትል፡፡ መዝሙር 132፡1 የተተረጎመበትን መንገድ ተመልከት
“አትመልስ” የሚለው አትተወው ሚለውን ያመለክታል፡፡ “አንተ የቀባኸውን ባሪያህን አትተወው”
የንጉሥን ልጅ ባለበት ንጉሥ ማድረግ ልክ እንደ በንጉሱ ዙፋን ላይ እንደማስቀመጥ መስሎ ይናገራል፡፡ “እሥራኤልን እንዲመራ ልጅህን አነግሳለሁ”
ንጉሥ ሆኖ መምራት ልክ እንደ ዙፋን ላይ እንደመቀመጥ መስሎ ይናገራል፡፡ “ንጉሥ ሆኖ ይመራል፡፡”
“ልጆችህ” የሚለው ቃል ንጉሥ የሚሆነውን የዳዊትን ልጅን ነው፡፡ “ልጅህን”
“እርሱ” “የእኔ” እና “እኔ” የሚሉት ቃላት እግዚአብሔርን ሲያመለክት “እርሱዋ” የሚለው ደግሞ ፅዮንን ነው፡፡
ጸሐፊው የፅዮን ከተማን በሴት መስሎ ነው የፃፈው፡፡
“ማደሪያው” የሚለው የሚያመለክተው 1) የሚመራበት ዙፋኑን ነው፡፡ ወይም 2) የሚያርፍበት ቦታን ነው
“እግዚአብሔር የፅዮን ከተማ ለማረፊያ ፈልጎአታል፡፡”
እግዚአብሔር ሕዝቡ እንዲያመልኩት የመረጠው ቦታ ልክ እርሱ የሚያርፍበት ቦታ ወይም ደግሞ ለዘለአለም የሚኖርበት ስፍራ መስሎ ይናገራል፡፡ “እኔ በምቆይበት ስፍራ”
እግዚአብሔር ስለ ፅዮን ከተማ እንደ ሴት መስሎ መናገሩን ቀጠለ፡፡
“ፅዮንን እጅግ አበዝቼ እባርካታለሁ”
“ድሆች” የሚለው በፅዮን የሚገኙ ድሆችን ሲሆን “እንጀራ” ደግሞ አጠቃላይ ምግብን ያመለክታል፡፡ “በፅዮን ያሉ ድሃዎችን በምግብ አጠግባቸዋለሁ”
x
እግዚአብሔር የዳዊትን ልጅ እንደ ሀይለኛ የእንስሳ ቀንድ መስሎ ይናገራል፡፡ “የዳዊትን ልጅ ከሱ ቀጥሎ ንጉሥ አደርገዋለሁ” ወይም “የዳዊት ልጅ ንጉሥ እንዲሆን አደርጋለሁ”
እግዚአብሔር የዳዊት ልጅ በንግስና እንደመሚመራ ልክ እንደ መብራት እንደሚያበራ መስሎ ይናገራል፡፡ “የቀባሁትን የዳዊት ልጅ በንግስና መምራቱን ይቀጥላል”
“የመረጥኩት ንጉሥ”
እፍረት ልክ እንደ ልብስ መስሎ ይናገራል፡፡ ይህ እፍረት በጦርነት ሽንፈትን ያመለክታል፡፡ “ጠላቶቹን አሳፍራቸዋለሁ” ወይም “ጠላቶቹ እንዲሸነፉ እና እንዲያፍሩ አደርጋለሁ”
ዘውድ የሚለው ግዛቱን ሲሆን ታላቅነቱ ደግሞ በብርሃን መስሎ ይናገራል፡፡ “ታላቅ ንጉሥ ይሆናል” ወይም “የእሱ ታላቅነት ያበራል፡፡”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 120፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ ቃል ቀጣይ የሚናገረውን አስፈላጊነት አጉልቶ ያሳያል
ከእግዚአብሔር ሰዎች ጋር ያለውን ህብረት ልክ እንደ ወንድም መስሎ ይናገራል፡፡ “የእግዚአብሔር ሰዎች በአንድነት ልክ እንደ ወንድማማቾች ቢቀመጡ”
የእግዚአብሔር ሰዎች አንድነት መልካምነት ልክ በአሮን ጢም እንደሚፈስ ሽቱ መስሎ ይናገራል፡፡ “አንድነት ልክ በአሮን ጢም እንደሚፈስ ሽቱ መልካም ነው”
የእግዚአብሔር ሰዎች አንድነት መልካምነት ልክ እንደ ሚፈስ ጠል መስሎ ይናገራል፡፡ “እንደሚወርድ እንደ አርሞንኤም ጠል ነው”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ለማክበር ሕዝቡ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄዱ የዘመሩት መዝሙር ነው፡፡” ወይም 2) “ወደ መቅደሱ ለመግባት ሕዝቡ የዘመሩት መዝሙር ነው” ወይም 3) “ቃላቶቹ እንደ እርምጃ የሆኑ መዝሙሮች ናቸው”፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 120፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“እግዚአብሔርን የምታገለግሉ ሁላችሁ”
እንደዚህ ሰዎች እግዚአብሔርን የሚያመሰግኑት እና የሚፀልዩት፡፡
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “በመቅደሱ” 2) “በመቅደስ ውስጥ ወደ ቅዱሱ ቦታ”
“ሰማይና ምድር” የሚለው ሐረግ ሁሉንም ነገር ያመለክታል፡፡ “በሰማይ እና በምድር ውስጥ ያሉ ሁሉም ነገር”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
የእግዚአብሔር ስም ራሱን ያመለክታል፡፡ “እግዚአብሔርን አመስግኑት” ወይም “አመስግኑት እሱን”
ይህ እግዚአብሔርን በመቅደሱ ማገልገልን ያመለክታል
አምላካችን የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡
ስሙን ስናመሰግን መልካም ነው
“ያዕቆብ” የሚለው የሚያመለክተው የእርሱን ልጆች የእሥራኤል ሕዝብን ነው፡፡ “እግዚአብሔር የያዕቆብን ልጆች መረጠ”
“እሥራኤልን ለራሱ መርጦአቸዋል፡፡”
“የኛ ጌታ ከሌሎች አማልክት በላይ እንደሆነ አውቃለሁ”፡፡ ከሁሉ በላይ መብለጥ ልክ በምንም በላይ እንደ መሆን መስሎ ይናገራል፡፡ “የኛ አምላክ ከማንም አማልክት በላይ ነው፡፡”
መዛግብቱ ማለት ለወደፊት የሚጠቅሙ እቃዎች የሚቀመጡበት ቤት ነው፡፡ ይህ የሚያሳየው እግዚአብሔር ንፋስን ሁሉ የመቆጣጠር ሀይል እንዳለው ነው፡፡ “በሃይሉ ንፋሳትን እንዲነፍሱ ያደርጋል፡፡”
እነዚህ ሁለት ቃላት አንድ አይነት ትርጉም ሲኖራቸው ይህም እግዚአብሔር በግብፅ ላይ የላከውን ተአምራታዊ ችግሮችን ያሳያል፡፡
መዝሙረኛው የግብፅ ሕዝብ ልክ እንደሚሰማው መስሎ ይናገራል፡፡ “ከግብፅ ሕዝብ መሃከል” ወይም “ከግብፃውያን ሕዝብ መካከል፡፡”
“ፈርኦንን ለመቅጣት”
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡
የእግዚአብሔር ለእሥራኤላውያን ምድሪቱን ስጦታ ልክ ከአባት ወደ ልጅ ውርስ እንደሚሄድ መስሎ ይናገራል፡፡ “ምድሪቱን ለዘለአለም እርሱ ሰጠን” ወይም “የነርሱን ምድር ለኛ ለዘላለም ሰጠን”
ይህ የሚያመለክተው የሱን ዝና እና ማዕረጉን ነው፡፡ “ዝናህን” ወይም “ማዕረግህን”
ሀይል የሌላቸው እና ችላ ማለት ልክ እንደ ጣኦት ሲመስለው ይህም አያይም አይናገርም አይሰማም ወይም አይተነፍስም፡፡ “እነሱን የሚሰሩኣቸው ልክ እንደ ጣኦታቸው ሀይል የሌላቸው እና የማይገባቸው ይሆናሉ፡፡”
“እነዛ በጣኦቶቻቸው የሚተማመኑ”
እግዚአብሔር በኢየሩሳሌም እንደሚኖር መስሎ ሲናገር ምክንያቱም ደግሞ እሥራኤላውያን የሚያመለኩበት መቅደስ በእዛ ስለሚገኝ ነው፡፡ “እርሱ በእየሩሳሌም መቅደስ ያለው፡፡”
“ምሕረቱ ለዘላለም ነው” በመዝሙረ ዳዊት 136፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎመው ተመልከት
ይህ ጠቢብ ስለነበር ነው
በድሮ ግዜ እሥራኤላውያን የምድር ደረቅ ክፍል በውሃዎች ላይ ነው ብለው ያስቡ ነበር፡፡ “በውሃዎች ላይ ምድርን አስቀመጠ”
“ምሕረቱ ለዘላለም ነው” በመዝሙረ ዳዊት 136፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎመው ተመልከት
ይህ የምድርን የብርሃን ምንጭን ሲያመለክት በተለይ ፀሀይና ጨረቃን ያመለክታል፡፡ “ፀሃይ ጨረቃና ከዋክብትን”
ፀሀይ ጨረቃ እና ከዋክብት እንደ ንጉሥ መስሎ ይናገራል፡፡ “በቀን እንድትሆን…በለሊት እንድትሆን”
“ምሕረቱ ለዘላለም ነው” በመዝሙረ ዳዊት 136፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎመው ተመልከት
“ምሕረቱ ለዘላለም ነው” በመዝሙረ ዳዊት 136፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎመው ተመልከት፡፡
“ከግብፃውያን መካከል”
“እጅ” እና “ክንድ” የሚሉት ቃላት ሃይልን ያመለክታል፡፡ “በታላቅ ሀይል”
የፈርኦን ሰራዊት በኤርትራ ባህር ሰጥመዋል፡፡
“ምሕረቱ ለዘላለም ነው” በመዝሙረ ዳዊት 136፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎመው ተመልከት
እዚህ ጋር መሸነፍ ልክ እንደ ተደናቅፎ እንደወደቀ መስሎ ይናገራል፡፡ “ፈርኦንንና ሰራዊቱን አሸነፋቸው” ወይም “የግብፅን ንጉሥ አሸነፈው”
ይህ የፈርኦንን ሰራዊት ያመለክታል፡፡
“ምሕረቱ ለዘላለም ነው” በመዝሙረ ዳዊት 136፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎመው ተመልከት
እነዚህ ሁለት ንጉሶች እግዚአብሔር እሥራኤላውያንን እንዲያሸንፉ ያደረጋቸው ናቸው፡፡
“ምሕረቱ ለዘላለም ነው” በመዝሙረ ዳዊት 136፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎመው ተመልከት
“ስለኛ አስቦአል”
የመዋረድ ስሜት ልክ እንደ እሥራኤላውያን የነበሩበት ቦታ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ የእሥራኤላውያን ጠላት ብዙ ጊዜ እንዳሸነፉአቸው እና እንዳዋረዱኣቸው ያመለክታል፡፡ “ስንዋረድ አስቦልናል፡፡”
ሕዝቡ ጠላቶቻቸውን እንዲያሸንፉ ማድረጉን ልክ እንደ ማሸነፍ እንደሚታደል እቃ መስሎ ይናገራል፡፡ “በጠላቶቻችን አሸናፊዎች አደረገን” ወይም “ጠላቶቻችንን እንድናሸንፍ አደረገን”
“ምሕረቱ ለዘላለም ነው” በመዝሙረ ዳዊት 136፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎመው ተመልከት
“በሰማይ ያለውን አምላክ” ወይም “በሰማይ የሚመለከው አምላክ”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ከባቢሎን ወንዝ አጠገብ የሚገኝ
ጸሐፊው አንባቢውን አያካትትም
ይህ ዛፍ በእሥራኤል አይበቅልም፡፡ “በአኻያ ዛፎች” በባቢሎን የሚገኙ ሁሉንም ዛፎች ያመለክታል፡፡ “በባቢሎን በሚገኙ ዛፎች ላይ”
“እኛን የማረኩን እንድንዘምር ፈለጉ”
“እንደተደሰትን እንድናስመስል አደረጉን”
ይህ በኢሩሳሌም በመቅደስ ውስጥ ለማምለክ የሚጠቀሙት የእሥራኤላውያን መዝሙር ነው
ጸሐፊው ኢየሩሳሌም እሱን እንደመሚሰማው መስሎ ይናገራል፡፡ “ኢየሩሳሌምን ለመርሳት ብሞክር”
ብዙ ሰው የሚቀመው እጅ
“አስታውስ” ወይም “አስብ”
ኤዶምያውያንን አስብ ሲል ላደረጉት ነገር ሁሉ ቅጣቸው ማለቱ ነው፡፡ “ኤዶምያውያንን ላደረጉት ነገር ቅጣቸው”
ኢየሩሳሌም በጠላት መያዝ እንደ ውድቀት መስሎ ይናገራል፡፡ “ኢየሩሳሌም በተያዘችበት ቀን” ወይም “የባቢሎን ሰራዊት ኢየሩሳሌም የገቡ ቀን”
መዝሙረኛው የባቢሎን ሕዝብን እሱን እንደሚሰሙት ያህል መስሎ ሲናገር ያሳያል፡፡
ይህ የባቢሎን ከታማንና ህዝቦቿን ያመለክታል፡፡
“እግዚአብሔር ይባርከው”
ጸሐፊው የሆነሰው እነሱላይ ስለተደረገባቸው ነገር ሌሎቹ ላይ የሚያደርግ ልክ እንደ ክፍያ፡፡ “በኛ ላይ ያደረጋችሁብን እናንተ ላይ ይሁን”
“የሕፃናቶቻችሁን ጭንቅላት ከድንጋይ ላይ አፈረሰው”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) ዳዊት መዝሙሩን ነው የፃፈው 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው የሚናገረው 3) መዝሙሩ የዳዊት መዝሙር አይነት ነው፡፡
ልብ የሚለው ስሜትን ያመለክታል፡፡ አንድን ነገር ሙሉ በሙሉ እና በታማኝነት ማድረግ ከልብ እንደተደረገ መስሎ ይናገራል፡፡
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ምንም ሐሰተኛ አማልክት ቢኖሩም” ወይም 2) “በሰማይ ያሉት መልአክት ፊት”
ስግደት የማምለክ እና ክብርን መስጠትን ያመለክታል፡፡ “አመልክሃለሁ”
“ስምህ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ራሱን ያመለክታል፡፡ “አንተን አመሰግንሃለሁ”
“ስለ ምሕረትህ እና አንተ ሰዎች የሚያምኑብህ ነህና”
“የተናገርከውን” ወይም “ትእዛዛትህን እና ቃልኪዳንህ”
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “አንተን” ወይም 2) “ዝናህን”
ይህ እግዚአብሔርን ራሱን ያመለክታል፡፡ “አንተን”
እግዚአብሔር ከፍጥረታት ሁሉ በሃይል እና በሥልጣን ከፍ ያለ ነው፡፡ የእርሱ ፍላጎትም ለመንፈሱ ታማኝ እና የሚታዘዙ ላይ ነው፡፡
መኖር
በመከራ መሆን እንደ አለ ቦታ መስሎ ይናገራል፡፡
እግዚአብሔር ጠላቶችን በእጁ እንዳሚቀጣ መስሎ ይናገራል፡፡
“ቁጣ” የሚለው ቃል “መቆጣት” ማለት ይቻላል፡፡ “በተቆጡት ጠላቶቼ ላይ”
“አንተ እግዚአብሔር ለዘለአለም ታማኝ ነህ”
ይህ የሚያመለክተው የእሥራኤልን ከተማ ነው፡፡
እግዚአብሔር ልክ እጁን ተጠቅሞ እንደሰራ መስሎ ይናገራል፡፡ “አንተ ሰርተሃል”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ይህ ቃል ለዝማሬ/አምልኮ መሪ የተጠቀመው ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) ዳዊት መዝሙሩን ነው የፃፈው 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው የሚናገረው 3) መዝሙሩ የዳዊት መዝሙር አይነት ነው፡፡
መረመርኸኝ
መዝሙረኛው እነዚህን ሁለት ቃላቶች ሲጠቀም ሁል ጊዜ የሚያደርገውን ለማሳየት ነው፡፡ “የማረገውን ሁሉ” ወይም “ስለ እኔ ያለ ሁሉ”
“መንገዶቼን” የአንድን ባህሪ ያመለክታል፡፡ በአንድላይ ይህ የሚያመለክተው ስለ መዝሙረኛው ያለውን የሚያመለክት ነው፡፡
“ገና ከመናገሬ በፊት” የሚለው ቃል ንግግርን ያመለክታል፡፡ “ምንም ነገር ከመናገሬ በፊት”
እነዚህ ሁለት ጥያቄዎች ተመሳሳይነት አላቸው፡፡ መዝሙረኛው ከእግዚአብሔር መገኘት ወዴትም መሄድ እንደማይችል ይናገራል፡፡ “መንፈስህን ልሸሽ አልችልም”
ይህ የሚያሳየው የሆነ ቦታ መቆየትን ነው፡፡ “በሲኦል እንኳን ብቆይ”
ጸሐፊው ይህን አግንኖ የሚናገረው የትም ቢሆን የት እግዚአብሔር በዚያ እንደሚገኝ ለማሳየት ነው፡፡
በድሮ ጊዜ በስተምሥራቅ በኩል ፀሀይ ስትወጣ ሰማይ ላይ እንድትበር ክንፍ አላት ተብሎ ይቆጠራል፡፡ “ፀሃይዋ ራሷ ተሸክማኝ በሰማይ ላይ ብትሄድ ራሱ”
“ወደ እሩቅ ምዕራብ በኩል”
ትረዳኛለህ
መዝሙረኛው ጨለማን ልክ እንደ ሚሸፍነው ጨርቅ መስሎ ይናገራል፡፡
ሌሊት ማለትም ጨለማው ልክ እንደ ብርሃን መስሎ ይናገራል፡፡
ውስብስብ በሆነ መንገድ ብሰራም
ይህ የእናትን ማሕፀንን ያመለክታል፡፡
የድሮ እሥራኤላውያን እግዚአብሄ እቅዱን የሚፅፍበት መጽሐፍ እንዳለው ያስባሉ
“ያንተ ሃሳብ እጅግ የተከበረ ነው” ወይም “ሃሳብህ ለኔ እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው”
“ሃሳብ እጅግ በጣም ብዙ ናቸው”
ይህ ግነት የእግዚአብሔርን ሃሳብ መቁጠር እንደሚከብድ ጸሐፊው ለማሳየት ነው፡፡ “ልቆጥረው ከምችለው በላይ ነው ”
መዝሙረኛው በአእምሮ ላይ የሳለውን ገዳይ ሰው እንደሚናገር መስሎ ያሳያል፡፡
“በአንተ በእግዚአብሔር ሥልጣን ላይ ያምፃሉ”
ስላንተ ክፉ ነገር ያወራሉ
እነዚህ ሁለት አረፍተነገሮች አንድ አይነት ትርጉም አላቸው፡፡ ሁለተኛው የመጀመሪያውን አጠናክሮ ያግዘዋል፡፡ “እግዚአብሔር ሆይ አንተን የሚጠሉህን ጠላሁ በአንተ ላይ የተነሱትንም ተሰቀቅሁ”
ማመፅ
መዝሙረኛው ለእግዚአብሔር ማንኛውንም አይነት ሊኖረው የሚችለውን ሀጥያታዊ ሀሳብ የቀረበ ጥያቄ ነው፡፡ “እባክህ ፈልገኝ” ወይም “እንድትፈልግብኝ እለምንሃለሁ”
እነዚህ ሁለቱ አረፍተ ነገሮች አንድ አይነት ተመሳሳይ ሃሳብ አላቸው፡፡ የሁለተኛው አረፍተ ነገር የመጀመሪያውን አረፍተነገር ያጠነክራል፡፡
ይህ ባህሪን ይገልፃል
“መንገድ” የሚለው ቃል በእግዚአብሔር እምነትና ታዛዥነትን ነው፡፡ ማንም በዘላለማዊ መንገድ ቢሄድ፡፡
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ይህ ቃል ለዝማሬ/አምልኮ መሪ የተጠቀመው ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) ዳዊት መዝሙሩን ነው የፃፈው 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው የሚናገረው 3) መዝሙሩ የዳዊት መዝሙር አይነት ነው፡፡
“ለሰልፍ” የሚለው ጦርነት እና ግጭቶችን ያመለክታል
ግጭትን የሚፈጥሩ ሰዎችን ልክ እንደ እባብ ምላስ መስሎ ይናገራል፡፡ እባብ በምላሱ ምንም አይነት ጉዳት አያደርስም ነገር ግን ሲናደፍ እና በውስጡ ያለው መርዝ ነው፡፡ ሰውም ምላሱ እንደ እባብ ነው ሳይሆን የሚያስረዳው ችግርን ከመፍጠር አንፃር ስለሆነ ሲሆን አንዳንድ እባቦች በምላሳቸው መርዝ ስላላቸውም ነው፡፡
ይህ የሚያሳየው የኀጢአተኞችን ሃይልን ነው፡፡
ዋናው ሀሳብ ትዕቢተኞችና ክፉ ሰዎች የዘማሪውን ሕይወት ለማክበድ እቅድ እንደነበራቸው ነው፡፡ አንባቢዎች ይህንን የክፋት እቅድ ለመተግበር የተጠቀሙት ምን አይነት ወጥመድ እንደሆነ ማወቅ ብዙ አይጠበቅባቸውም፡፡ በአጭር አረፍተነገር ‹‹ እኔን ለመያዝ ወጥመድ አዘጋጁ ››
ይህ እርዳታን መጠየቅን ያሳያል፡፡ “እባክህ እንድትረዳኝ ስጠራህ ስማኝ”
የአንድ ሰው ራስ በሰልፍ ጊዜ የሚጎዳ ቦታ ነው፡፡ ራሱን መሸፈን ሙሉ ሰውን ስለ መጠበቅን ያመለክታል፡፡ “ወደ ጦርነት ስወጣ እኔን ጠበቅከኝ”
x
‹‹ራስ›› የሚለው የሚያመለክተው የሚንቁትን ሰዎች (ንቀትን) ነው፡፡ (ምልክታዊ ትርጉም የሚለውን ተመልከት)
ይህ ክፉ ነገሮችን የሚያደርጉ ሰዎችን ራሳቸው በተናገሩት ነገሮች የፈጠሩት ችግሮች እንዲሰቃዩ የሚናገር ፀሎት ነው፡፡
በተናገሩት ነገር ያመጡት ክፉ ነገሮች
ተጨማሪ ሌላ ችግሮችን ሳያመጡ አስቆማቸው
“እሳት” የሚለው ክፉ ነገሮችን ለሚያደርጉት የመጣ ቅጣትን ያመለክታል፡፡
ይህ ሲኦልን ያመለክታል፡ የሙት አለም
ስለ ሰዎች ክፉ ነገር የሚናገሩ ሰዎች
እዚህ ላይ ክፋት አንድ ሰው ሌላ ሰውን ፈልጎ እንደሚበቀለው መስሎ ይናገራል፡፡
“ችግረኛውን ለመርዳት በስርአት ያደርጋል”
ይህ እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ “አንተን”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) ዳዊት መዝሙሩን ነው የፃፈው 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው የሚናገረው 3) መዝሙሩ የዳዊት መዝሙር አይነት ነው፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ተመልከት
“እርዳታ ጠየኩኝ”
“ስጠራህ እባክህ ስማኝ” ወይም “እለምንሃለሁ ስጠራህ ስማኝ”
መዝሙረኛው እግዚአብሔርን ፀሎቱን እና ልመናውን ልክ እንደ እጣን እንዲቀበለው ይጠይቃል፡፡ “የእጣን ሽታ ሰዎችን እንደሚማርክ የእኔ ልመና አንተን ይማርክ”
መዝሙረኛው እግዚአብሔር በፀሎቱ እንዲማረክ ይፈልጋል፡፡
እጅ መንሳት ፀሎትን ያመለክታል፡፡ ሰዎች ሲፀልዩ እና እግዚአብሔርን ሲያመልኩ እጃቸውን ወደላይ ያነሳሉ፡፡ መዝሙረ ዳዊት 134፡2 ላይ “እጃችሁን አንሱ” የሚለው እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡
ይህ ማለት በሰርክ ላይ በመሰዊያው የሚቀጣጠል እንስሳ ማለት ነው፡፡ መዝሙረኛው እግዚአብሔር በሚያደርገው የእንስሳ መስዋዕት ደስ እንዲሰኝ ይፈልጋል፡፡ እግዚአብሔር በሚፀልየው ፀሎት ደስ እንዲለው ይፈልጋል፡፡
መዝሙረኛው በአፉ ውስጥ ሊያመልተጥ እንደሚታገል ክፉ ነገር መስሎ ይናገራል፡፡ “እባክህ መጥፎን ነገርን እንዳልናገር እርዳኝ”
“እንዲጠብቅ መናገር”
መዝሙረኛው በአፉ ውስጥ ሊያመልተጥ እንደሚታገል ክፉ ነገር መስሎ ይናገራል፡፡ “እባክህ መጥፎን ነገርን እንዳልናገር እርዳኝ”
“ኀጢአትን ማድረግ”
“ለየት ያለ ምግብ”
መዝሙረኛው መገሰፅን እንደ መምታት መስሎ ይናገራል፡፡ “ይገስፅሰኝ” ወይም “ሲያርመኝ እንደሰማ ምታኝ”
“እርሱ ለኔ ቅን በሆነ መንፈስ”
ዘይት በራስ ላይ የሚቀባው ለሹመት/ማክበር ወይም ራስን ለማሻል ነው፡፡ ኀጢአተኛ ሰው በራሱ ላይ ዘይት እንዳያፈስ ያለው የእርሱ ራስ ሊቀበለው ይችላል ነገር ግን ጸሎቱ ገና ስለሀጥያታቸው ስለሆነ ነው፡፡
“በክፋታቸው” የሚለው ቃል ክፋትን የሚያደርጉ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “እግዚአብሔር ክፉ ሰዎች ክፋትን ማድረግ እንዲያቆሙ ሁል ጊዜ እፀልያለሁ”
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “አለቆችን ወደ አለት ይጥላቸዋል” ወይም 2) “አለቆቻቸው ይጥሉአቸዋል”
ወደታች ረጅም ርቀት ያለው ገደል
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ሰዎች አጥንቶቻችንን በተለያየ አቅጣጫ አጥንቶቻችንን ጣሉአቸው” ወይም 2) ከገደል ላይ የመውደቅ ውጤት (141፡6) “ሰውነታችን ተሰባብሮአል አጥንቶቸቻችን ተበታትነዋል፡፡”
“አይኖቼ” የሚለው ቃል ሙሉ ሰውን ያመለክታል፡፡ “ልታደርጋቸው ያልካቸውን ነገሮች አያለሁ” ወይም “እንድትረዳኝ እጠብቃለሁ”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ከመሬት ስር ሰፊ ክፍት ቦታ ሲሆን ብዙ ሰዎች እንዲንቀሳቀሱ ያስችላል፡፡
እነዚህ ዐረፍተነገሮች ተመሳሳይነት ያላቸው በመሆናቸው አንባቢውን ግራ የሚያጋቡ ወይም ሌላ ትርጉም የሚሰጡ ከሆነ ወደአንድ አረፍተነገር ይተርጎሙ፡፡
“ቃሌን ተጠቅሜ”
እነዚህ ዐረፍተነገሮች ተመሳሳይነት ያላቸው በመሆናቸው አንባቢውን ግራ የሚያጋቡ ወይም ሌላ ትርጉም የሚሰጡ ከሆነ ወደአንድ አረፍተነገር ይተርጎሙ፡፡
መዝሙረኛው ለእግዚአብሔር ለምን እንዳዘነ ልክ እንደ ፈሳሽ እንደሚፈስ መስሎ ይናገራል፡፡ “ለምን እንዳዘንኩ እነግረዋለሁ”
“የሚያሳስበኝን ሁሉ ለርሱ እነግረዋለሁ”
x
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) ዳዊት መዝሙሩን ነው የፃፈው 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው የሚናገረው 3) መዝሙሩ የዳዊት መዝሙር አይነት ነው፡፡
“ፀሎቴን” የሚለው እየፀለየ ያለ ሰውን ያመለክታል፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 39፡12 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ወደአንተ ስፀልይ ስማኝ” ወይም “የምጠይቅህን ታደርግልኛለህ”
“አትፍረድ” ወይም “እንዳትፈርድ እለምንሃለው”
መዝሙረኛወ ራሱን ልክ ሌላ ሰው እንደሚያናግር መስሎ ያወራል፡፡ “እኔ ጋር”
“በፊትህ” የሚለው ፍድን ያመለክታል፡፡ “በፍርድህ ማንም ፃድቅ አደለም”
ነፍሴ የሚለው ሰውን ያመለክታል፡፡ “እኔን አሳድዶኛል”
ጠላትን ማሸነፍ ልክ እንደ ከባድ እቃ ቀለል ያለ እቃ ላይ ወድቆ እንደሚያበላሽ አድርጎ ይናገራል፡፡ “አሸንፎኛል”
“እኔ ደከምኩ” ወይም “እኔ ተስፋ ቆረጥኩ”
“ተስፋ አጣሁ”
“አሰብኩ”
“የሰራሃቸውን ሥራዎች ሁሉ” ወይም “ያደረካቸውን ትልቅ ነገሮች”
እሥራኤላውያን በብዛት ቆመው እጃቸውን አንስተው እና ዘርግተው ይፀልያሉ፡፡ “እጄን አንስቼ ወደ አንተ ዘርግቼ እፀልያለሁ”
መዝሙረኛው ከእግዚአብሔር መሆንን ልክ እንደ ምድረበዳ ላይ እንዳለ ሆኖ በጥም ሊሞት እንዳለ አድርጎ ይናገራል፡፡ “ሰው በምድረበዳ በጥም ሆኖ ውሃ እንደሚፈልግ እኔም ከአንተ ጋር መሆን እፈልጋለሁ ”
መዝሙረኛው እግዚአብሔርን ለማወቅ ያለውን ፍላጎት ያሳያል፡፡ እግዚአብሔርን የሚፈልግበት ልክ ደግሞ ልክ እንደ ተጠማ ሰው መስሎ ይናገራል፡፡ “አንተን እፈልግሀለሁ”
ነፍሴ የሚለው ሙሉ ሰውን ያመለክታል
በውሃ እጦት ሁሉም የሚሞትበት ምድር ነው፡፡
“ነፍሴ” የሚለው ቃል ሙሉ ሰውን ያመለክታል፡፡ “እኔ ደክሜአለሁ” ወይም “እኔ ተስፋ ቆርጬአለሁ”
ይህ ልመና ነው፡፡ “ከእኔ እትሽሽ” ወይም “ከእኔ እንዳትሽሽ አለምንሀለሁ”
መዝሙረኛው እግዚአብሔርን የጠየቀውን ነገር አለመመለሱን ልክ እንደ እግዚአብሔር መዝሙረኛውን መመልከት እስኪያቆም ድረስ መስሎ ይናገራል፡፡ “እኔን ከመስማት አትቆጠብ” ወይም “እባክህ ስማኝ”
ጉድጓድ የሚለው የሚያመለክተው የሙታን ቦታን ነው፡፡ ይህ ሐረግ የሞት ተመሳሳይ ነው፡፡ “እኔም ሌላ የሞተ ሰው እሆናለሁ፡፡”
“ምሕረትህ እሰማ ዘንድ አድርግ” ወይም “ምሕረትህን ንገረኝ”፡፡ “ምንያህል ምሕረት እንደምታደርግ አሰማኝ”
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) በማለዳ ብዙ ሰዎች ለፀሎት አመቺ ጊዜ ነው፡፡ 2) ማለደ በማለዳ ሁል ጊዜ
“ንገረኝ”
መዝሙረኛው የሰዎች አኗኗር ልክ አንደ የሚሄዱበት መንገድ መስሎ ይናገራል፡፡ “እንዴት እንድኖር የምትፈልግበትን”
ሊሆን የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ወደ አንተ እፀልያለሁ” ወይም 2) “አንተ እንደ ምትጠብቀኝ እና እንደ ምትመራኝ አምናለሁ”
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “ወደ አንተ መጣሁ አንተም ትሸፍነኛል” 2) “ወደአንተ ሸሸሁ አንተም ሸሽገኝ ጠብቀኝም”
“አንተ ምትፈልገውን እንዳደርግ”
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “በፅድቅ እንድኖር እርዳኝ” 2) “ህይወቴ ከችግር የራቀ ይሁን”
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “የፅድቅ ኑሮን ያመለክታል” 2) “ከችግር የራቀ ሕይወትን ያመለክታል”
የእግዚአብሔር ስም የሱን ማንነት ያመለክታል፡፡ “አንተ ስለሆንክ”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) ዳዊት መዝሙሩን ነው የፃፈው 2) መዝሙሩ ስለ ዳዊት ነው የሚናገረው 3) መዝሙሩ የዳዊት መዝሙር አይነት ነው፡፡
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “የሚጠብቀኝ” ወይም 2) “ሀይልን የሚሰጠኝ”
“ለእጆቼ” እና “ለጣቶቼም” የሚሉት ቃላት “እኔ” ከሚለው ቃል ጋር ተመሳሳይነት አላቸው፡፡ “ለሰልፍ እና ለጦርነት የሚያዘጋጀኝ” ወይም “ለጦርነት የሚያለማምደኝ”
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) የሚወደኝ 2) የሚጠብቀኝ
መዝሙረኛው የተለያዩ ቃላትን በመጠቀም የእግዚአብሔርን ጥበቃ ይናገራል፡፡
ዳዊት እግዚአብሔርን ከውጊያ እንደሚጠብቀው ምሽግ መስሎ ይናገራል፡፡ ዳዊትን ከክፉ ነገር የሚጠብቀው እግዚአብሔር ነው፡፡
ዳዊት እግዚአብሔር ልክ አንደ መከታ የሚጠብቀው መስሎ ይናገራል፡፡ እግዚአብሔር ዳዊትን ከክፉ ነገሮች የሚጠብቀው ነው፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 18፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ወደ እግዚአብሔር ለከለላ መሄድ ልክ እርሱ እንደ መጠጊያ መስሎ ይናገራል፡፡ “እንዲጠብቀኝ ወደሱ የምሄድበት”
“ሕዝቦችን እንዲሸነፉ ሊያደርግ የሚችል”
“ከፈጠርካቸው ነገሮች ሁሉ ሰው ትንሽ ሲሆን አንተ የሰውን ልጅ ማወቅህ ይገርመኛል”
እነዚህ ሁለት ቃላቶች ሙሉ ሰውን ያመለክታል፡፡
ጸሐፊው ሰውን ከነዚህ ትናንሽ ነገሮች ጋር በማነፃፀር ህይወቱ ምን ያህል አጭር እንደሆነ ያሳያል፡፡
መዝሙረኛው ከእርሱ በላይ እግዚአብሔር ትልቅነቱን ስለተረዳ እያዘዘ ሳይሆን እያቀረበ ነው፡፡
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) ሰማዩን ክፈተው 2) የአንድ ዛፍን ቅርንጫፍ የሆነ ነገር ሲሄድበት እንደሚወርድ ወይም ቀስት ከመተኮሱ በፊት እንደሚጣመመው ሁሉ ሰማይን አውርድ፡፡
“አንተ ምታስበውን አያቁምና ወይም የምታደርገውን አያቁም”
ዳዊት እግዚአብሔር በምድር ላይ ከውሃ በላይ ሆኖ ዳዊትን ከውሃው በእጅ እንደሚጎትተው እና አእንደሚያወጣው መስሎ ይናገራል፡፡ ውሃዎች የሚለው ቃል በሌሎች የሚፈጠር ችግሮችን ያመለክታል፡፡ “አንተ ሁሉን የምትችል ችግሮችን እንዳልፍ እባክህ እርዳኝ”
“እጅ” የሚለው ቃል ሃይል ወይም ጉልበትን ያመለክታል፡፡ “ከባዕድ ልጆች ጉልበት”
“አፋቸው” የሚለው ቃል የሚናገረውን ሰው ያመለክታል፡፡ “ምናምንን ይናገራሉ”
x
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) ከዚህ ቀደም ተቀኝተኸው ማታቀውን ቅኔ 2) ከዚህ ቀደም ማንም ተቀኝቶት ማያውቀውን ቅኔ
“አንተ የምትሰጥ” …ለነገስታት አንተ መድሃኒት የምትሰጥ
ዳዊት እራሱን እንደ ሌላ ሰው አድርጎ ይናገራል፡፡ “እኔ ዳዊት ያንተ ባሪያ”
ዳዊት ክፉ ሰዎችን እንደ ሰይፍ መሳሪያ መስሎ ይናገራል፡፡ “እኔን ለመግደል ከሚፈልጉ ከክፉ ሰዎች”
እባክህ አድነኝ ነፃ አውጣኝ
“እጅ” የሚለው ቃል ሃይልን ያመለክታል፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 144፡7-8 ላይ እንዴት እንደ ተረጎመው ተመልከት፡፡ “ከባዕድ ልጆች ሃይል”
“አፋቸው” የሚለው ቃል የሚናገረውን ሰው ያመለክታል፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 144፡7-8 ላይ እንዴት እንደ ተረጎመው ተመልከት፡፡ “ምናምንን ይናገራሉ”
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) ዳዊት የሚናገረው በፍርድቤት ቀኝ እጃቸውን አንስተው የሚምሉ ከሆነ የሚናገሩት ነገር ሁሉ እውነት መሆን አለበት፡፡ “ምለው እንኳን እውነት አይናገሩም ይክዳሉ” 2) ቀኝ እጅ የሚያመለክተው ሀይል እና ጉልበትን ሲሆን “የሚያገኙት ነገር ሁሉ በውሸት ነው፡፡” መዝሙረ ዳዊት 144፡7-8 እንዴት እንደ ተረጎመው ተመልከት፡፡
ጤነኛ እና ጠንካራ
ሰዎች የሚያድጉበት ጊዜ
“ሴት ልጆቻችንም እንደ እልፍኝ ያማሩና ያጌጡ ይሁኑ”
ትላልቅ ቤቶችን ደግፈው የሚይዙ የሚያምሩ የሚሰቀሉ
ቤተመቅደስን እንዲያምር ተቀርፀው ቀጥብለው የተሰሩ ናቸው
በሺህ የሚቆጠሩ ከመሆናቸው መስካችንን ይሞሉታል፡፡
x
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ይህ ዳዊት የፃፈው የምስጋና መዝሙር ነው፡፡
“ለሕዝቦች አስገራሚነትህን እነግራለሁ”
“ስም” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ራሱን ያመለክታል፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 72፡19 “ታላቁን ስም እባርካለሁ” የሚለው እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡ “እባርክሃለሁ” ወይም “አንተን ደስ የሚያሰኘውን አደርጋለሁ”
“ስም” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ራሱን ያመለክታል፡፡ “አመሰግንሃለሁ” ወይም “ትልቅነትህል ለሕዝቦች እናገራለሁ”
“ኃያል ስለሆን የምታደርገውን ነገሮች ሁሉ”
“መልካምነትህን ለሌሎች ተናገር”
ምሕረቱም በሥራው ሁሉ ላይ ነው
“በሚሰራው ሥራ ሁሉ ሰዎች እርሱ ምሕረትን ሲያደርግ ያያሉ”
“የፈጠርካቸው ሰዎች ሁሉ ያመሰግኑሃል” ወይም “የፈጠርካቸወ ሁሉ አንተን ያመሰግኑሃል”
“ለዘለአለም ይቆያል”
መዝሙረኛው እግዚአብሔር ሕዝቡን ሲያበረታታ ልክ ህዘቡ ደክመው አጠገቡ ሆነው እንደሚረዳ መስሎ ይናገራል፡፡ “ተስፋ የቆረጡትን ያበረታታቸዋል፡፡”
“አይን” የሚለው ቃል እግዚአብሔር ሥራውን እስኪሰራ ተስፋ የሚያደርጉ እና የሚያዩ ናቸው፡፡ “ሁሉም ያያል ተስፋንም ያደርጋሉ”
በመልካምነት አንተ ትሰጣለህ
“አንተ ለሁሉም ከሚያስፈልገው በላይ እና እስከፈለጉት መጠን ትሰጣለህ”
“ሕዝቡ እግዚአብሔር በሚያደርገው ነገር ሁሉ ፃድቅ እንደሆነ ያያሉ”
“በሁሉ ነገር እርሱ ቸር ነው” ወይም ““ሕዝቡ እግዚአብሔር በሚያደርገው ነገር ሁሉ ፃድቅ እንደሆነ ያያሉ”
“ቅርብ ” የሚለው ቃል “ለመርዳት መዘጋጀቱን ነው”፡፡ “ለሚጠሩት ሁሉ ለመርዳት እርሱ ተዘጋጅቶአል”
“ለሚፈሩት እና በእውነት ለሚፀልዩት” ወይም “በሚፀልዩት ፀሎት ለሚያምናቸው”
“አፌ” የሚለው ቃል የሚናገረውን ያመለክታል፡፡ “የእግዚአብሔርን ምስጋና እናገራለሁ”
“ለሁሉም የእግዚአብሔርን መልካምነት ተናገር”
“ስሙን” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ራሱን ያመለክታል፡፡ በመዝሙረ ዳዊት 72፡19 “ታላቁን ስም እባርካለሁ” የሚለው እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡ “ሁሉም ሕዝብ ይባርክ” ወይም “ሁሉም ሕዝብ እርሱን ደስ የሚያሰኘውን ነገር ያድርግ”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
“ነፍሴ” የሚለው ቃል የጸሐፊውን የውስጣዊ ማንነትን ያመለክታል፡፡ ጸሐፊው የውስጥ ማንነቱን እግዚአብሔርን እንዲያመሰግን ያዘዋል፡፡ “እግዚአብሔርን ከነፍሴ አመሰግነዋለሁ” ወይም “እግዚአብሔርን በሙሉ ህይወቴ አመሰግነዋለሁ”
“እስክሞት ድረስ” ወይም “በሕይወት እስካለሁ ድረስ”
“በአለቆች” የሚለው ቃል የሁሉም ሰው መሪዎችን ያመለክታል፡፡
“በማንም ሰው ምክንያቱም እነርሱ አያድናችሁም”
“በሰው ዘር” ወይም “በሰዎች”
ይህ አነጋገር አንድ ሰው መሞቱን ያሳያል፡፡ “ሲሞት”
እግዚአብሔር በመጀመሪያ አዳምን ከአፈር እንደፈጠረው ሁሉ ሰው ሲሞት የሰው ስጋ ተመልሶ አፈር ይሆናል ይበሰብሳል፡፡
“ሰማይና” እና “ምድርን” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት አጠቃላይ በአለም ላይ እና ጠፈር ላይ የተፈጠሩትን ነው፡፡
“እውነትን ይጠብቃታል” ወይም “ታማኝነቱ ይኖራል”
“ሳያዳላ በነገሮች ይፈርዳል”
“ለተበደሉት ሰዎች” ወይም “ሌሎች ሰዎች ለበደሉአቸው”
“ለተራቡ ሰዎች” ወይም “ለነዛ ለተራቡት ሰዎች”
እውሮችን ጥበበኛ መሆናቸውን ልክ እንደ እግዚአብሔር ራሱ ሰውን ጥበበኛ እንዳረገ መስሎ ይናገራል፡፡ “እውሮችን ጥበበኛ ያደርጋል”
“እውር ሰዎች” ወይም “ማየት የተሳናቸው ሰዎች”
እግዚአብሔር ሰውን መርዳት እንደ አጠገቡ ሆኖ ከወደቀበት እንደ ሚያነሳ ሰው መስሎ ይናገራል፡፡ “እግዚአብሔር ተስፋ የቆረጡትን ይረዳል”
ይህ ድርጊት የሀዘን ምልክት ነው
እግዚአብሔር አንድን ሰው ሲረዳ ልክ እንደ ሚያነሳቸው መስሎ ይናገራል፡፡
“ፅዮን” የሚለው ቃል የእሥራኤል ሕዝብን ያመለክታል፡፡ ጸሐፊው ለእሥራኤል ሕዝብ እንደሚሰሙት አርጎ እንደሚናገር ያሳያል፡፡ “የእሥራኤል ሕዝብ አምላካችሁ”
“ይነሳል” የሚለውን ቃል ከዚህ ላይ እናያለን፡፡ “ለልጀ ልጅ ይነሳል” ወይም “ለዘለአለም ይነሳል”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ጸሐፊው የሕዝቡን ሀዘን እና ተስፋ መቁረጥ ልክ እንደ የሰውነት ቁስል መስሎ ሲናገር እግዚአብሔር ደግሞ ከቁላቸው እንደሚድኑ ተስፋ እየሰጣቸው እንደሆነ ይናገራል፡፡ “ላዘኑት እና አምሮአዊ ጉዳታቸው እነደ ሚድኑ ተስፋ ይሰጣቸዋል፡፡”
“ማንም የእግዚአብሔርን ጥበብ የሚለካ የለም” ወይም “ጥበቡ ጥግ የለውም”
ጸሐፊው እግዚአብሔር የዋሃዎችን እምደሚያከብር ሲናገር ልክ ከመሬት ወደ ሰማይ ከፍ እንደአደረጋቸው መስሎ ይናገራል፡፡ “እግዚአብሔር የዋሃንን ያከብራል”
ጸሐፊው እግዚአብሔር ኃጢአተኞችን እንደሚያዋርድ ልክ እግዚአብሔር መሬት ድረስ እንደሚያወርድ አድርጎ ይናገራል፡፡ “ኀጢአተኞችን ያዋርዳል”
መሰንቆ በመጫወት ዘምሩ
ኃያል ፈረሶችን አይወድም
የሚሆነው ትርጉም 1) “የሰው ጭን” የሚለው ቃል አንድ ሰው በምንያህል ፍጥነት እንደሚሮጥ የሚያመለክት ነው፡፡ “በፍጥነት የሚሮጡ ሰዎች” 2) “የሰው ጭን” የአንድ ሰው ሙሉ አካል ጥንካሬን ያመለክታል፡፡ “እንዴት ሰዎች ጠንካሮች እንደሆኑ”
ጸሐፊው የእግዚአብሔር ቃልን ልክ እንደ ተላላኪ በፍጥነት የእግዚአብሔርን መልዕክት ለማድረስ እንደሚሄድ መስሎ ይናገራል፡፡
x
እግዚአብሔር በረዶውን እንደሚያወርድ ልክ እንደ ሰው በቀላሉ ዳቦ እንደሚፈረፍር ይመስለዋል፡፡ “በረዶውን በቀላሉ ያወርዳል ልክ እንደ ፍርፋሪ”
ይልካል
ትናንሽ በረዶ ከሰማይ የሚዘንብ
ጸሐፊው ይህንን ጥያቄ ምንያህል እግዚአብሔር የላከው በረዶ ከባድ እንደሆነ እግንኖ ያሳያል፡፡ “ማንም ቢሆን በላከው በረዶ ሚኖር አይኖርም”
ጸሐፊው የእግዚአብሔር ቃል እንደ መልእክተኛ መስሎ ይናገራዋል፡፡ “በረዶ እንዲቀልጥ በቃሉ ያዛል”
እነዚህ ሁለት አረፍተ ነገሮች አንድ አይነት ሀሳብ ሲኖራቸው ይህም እግዚአብሔር ህጎቹን ለእሥራኤል ብቻ እንደሰጠ ይናገራል፡፡
“ሥርዓቱንና ፍርዱን ለእሥራኤል ይናገራል”
“ስርአቱንና ፍርዱን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሙሴ ህጎችን ነው፡፡
ሌሎች ከተሞች የእግዚአብሔርን ስርአት እና ፍርዱን አያቁትም፡፡
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
“እግዚአብሔርን ከሰማያት አመስግኑት በአርያም አመስግኑት” እነዚህ ሁለቱ “አርያም” አና “ከሰማያት” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ከበፊቱ መስመር ጋር አንድ አይነት ሃሳብ አላቸው፡፡
ጸሐፊው ፀሃይና ጨረቃ ልክ እንደ ሰው መስሎ እግዚአብሔርን እንዲያመሰግኑት ያዛል፡፡ “እግዚአብሔርን ሰዎች እንደሚያመሰግኑት ፀሃይና ጨረቃ አመስግኑት”
ጸሐፊው ከዋክብት እና ብርሃን ልክ እንደ ሰው መስሎ እግዚአብሔርን እንዲያመሰግኑት ያዛል፡፡ “እግዚአብሔርን ሰዎች እንደሚያመሰግኑት ከዋክብት እና ብርሃን አመስግኑት”
“ስም” የሚለው ቃል ራሱን እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ “እግዚአብሔርን ያመስግኑት”
“እርሱ ፈጠራቸው”
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) “የማይለዋወጥ ትዛዝን ሰጠ” 2) “መታዘዝ ያለባቸውን ትዕዛዛትን ሰጣቸው”
“ሰጠ”
ይህ ሃረግ ጥልቀት ካላቸው ባህሮች ውስጥ የሚኖሩ ፍጥረታትን ያመለክታል፡፡ “በጥልቁ ባህር ውስጥ ያሉ ፍጥረታት ሁሉ”
ጸሐፊው እነዚህን የተፈጥሮ ተአምራቶችን እንደ ሰው መስሎ እግዚአብሔርን እንዲያመሰግኑ ያዛቸዋል፡፡
ቃሉን የሚያዘውን የሚያደርግ ዓውሎ ነፋስ
ጸሐፊው ሰው ያልሆኑ ነገሮችን ሰዎች እንደሆኑ ያህል እግዚአብሔርን እንዲያመሰግኑ ማዘዙን ይቀጥላል፡፡
እነዚህ ቃላቶች የተለያዩ ሲሆኑ በአንድ ላይ ሁሉንም እንስሳቶችን ይወክላሉ፡፡ “እንስሳት ሁሉ”
ጸሐፊው ሁሉም ሰው እግዚአብሔርን እንዲያመሰግን ያዛል፡፡
ይህ ቃል የሚያመለክተው በውስጡ የሚኖሩትን ሕዝቦችን ነው፡፡ “በምድር ላይ ሕዝቦች ሁሉ”
ጎልማሶችና ቆነጃጅቶች ሽማግሌዎችና ልጆች ጸሐፊው ሁለት ማነፀፀሪያ ሲጠቀም አንደኛው በፆታ ሲሆን አንደኛው ደግሞ በእድሜ ነው ይህም ሁሉንም ሰው ለማመልከት ነው፡፡
እዚህ ጋር “ስም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ራሱን ነው፡፡ “እግዚአብሔር ራሱ ብቻውን”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
መዝሙረኛው የእግዚአብሔርን ሕዝቦች እየተናገረ ነው
የሚሆነው ትርጉም 1) ከዚህ ቀደም ተቀኝተኸው ማታቀውን ቅኔ 2) ከዚህ ቀደም ማንም ተቀኝቶት ማያውቀውን ቅኔ
“በምስጋና ዘምሩለት”
የሚሆነው ትርጉም 1) ስለፈጠራቸው ደስ ይበላችሁ 2) የፈጠራቸው መልካም ስለሆነ ደስ ይበላችሁ
“በንጉሳቸው” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ የሚሆነው ትርጉም 1) እርሱ ንጉሳቸው ስለሆነ ደስ ይበላቸው 2) ንጉሳቸው መልካም ስለሆነ ሀሴት ያድርጉ
“ስሙን” የሚለው ቃል ራሱን እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ “እሱን አመስግኑ” ወይም “ታላቅነቱን ለሕዝቦች ተናገሩ”
የሙዚቃ መሳሪያ ሲሆን ከላይ በኩል የሚመታ እንደ ከበሮ ሲመስል በጎኖቹ ደግሞ ብረት ዙሪያውን ሲኖረው ሲነቃነቅ የሚያሰማው ድምፅ ነው፡፡
“የዋሆችን በማዳን ከፍ ከፍ ያደርጋቸዋል”
“የዋህ የሆኑትን”
ይህ የሚያመለክተው በማታ ወደ መኝታው አልጋ የሚተኛውን ሰው ነው፡፡ “በምሽት ወደ አልጋቸው የሚተኙትን”
“ጉሮሮአቸው” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሉ ሰውን ነው፡፡ “እግዚአብሔርን ለማመስገን ሁልጊዜ የተዘጋጁ ይሁኑ”
“ሰይፍ” የሚለው ቃል ለጦርነት እና ለውጊያ መዘጋጀትን ያመለክታል፡፡ “ለእርሱ ጦርነት ለመዋጋት ሁልጊዜ ዝግጁ ይሁኑ”
“አሕዛብ ላይ” የሚለው ቃል በዛች ከተማ የሚኖሩትን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ “የከተማዋ ሕዝቦች”
እስረኛዎች እንዳይንቀሳቀሱ ተብሎ ከከባድ ብረታብረት የሚሰራ ነው፡፡
በእግር ወይም በእጅ ላይ የሚደረጉ ሰንሰለት ሲሆን እንቅስቃሴን ይቀንሳል፡፡
“ፍርድ” የሚለው ቃል “መፍረድ” ወደሚለው መቀየር ይቻላል፡፡ “እግዚአብሔር እንዲሆን እንደፃፈው ሕዝቡ ላይ ይፈርዳሉ እናም ይቀጧቸዋል”
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
ተመሳሳይነት በዕብራውያን ስነግጥም የተለመደ ነው
በመቅደሱ የሚሆኑትን አምልኮ እና ምስጋና ላይ ያተኩራል
ይህ ቦታ ለአምልኮ የሚኬድበት ቦታ ነው፡፡
x
ይህ የሚያተኩረው በሙዚቃ መሳሪያ እና በጭፈራ ማመስገን እና ማምለክ ላይ ነው፡፡
የሙዚቃ መሳሪያ ሲሆን ከላይ በኩል የሚመታ እንደ ከበሮ ሲመስል በጎኖቹ ደግሞ ብረት ዙሪያውን ሲኖረው ሲነቃነቅ የሚያሰማው ድምፅ ነው፡፡
ሁለት ቀጫጭን ብረቶች አብረው በመሆን አንድላይ ሲመቱ ከፍተኛ ድምፅ ያሰማሉ፡፡
ይህ ቁጥር የመዝሙረ ዳዊት መጽሐፍ መጨረሻ ከመሆን ያለፈ ለሁሉም 5 የመዝሙር መጽሐፎች የመደምደሚያ ሀሳብ ነው፡፡ በመዝሙር 107 ጀምሮ በመዝሙር 150 ይጨርሳል፡፡
ይህ አግንኖ የሚናገረው በሕይወት ሆነው እግዚአብሔር እንዲያመልኩ የሚጠራ መልእክት ነው፡፡
ቁጥር 2-33 ግጥም ነው፡፡ (ግጥም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን ለውጦ “ጥበብ” እና “ተግሳፅ” የተባሉት ረቂቅ ስሞችን እንደ ገላጭ ወይም ግስ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- እንዴት ጥበበኛ መሆን እንደሚቻል እናንተን ለማስተማር እና እንዴት ግብረገባዊ ህይወት መኖር እንደሚቻል አቅጣጫ ለማሳየት ነው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“ጥበበኛ አስተምህሮዎችን እንድትረዱ ለማገዝ”
እዚህ ላይ “እናንተ” የሚመለከተው አንባቢዎችን ነው፡፡ በእናንተ ቋንቋ የተለመደ ከሆነ “እኛ” በሚለው አካታች ቃል መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ እኛ እንድንቀበል” (የሁለተኛ መደብ ቅርጾችን እና አካታች “እኛ” ይመልከቱ)
ይህን ለውጦ “መመሪያ” የሚለው ረቂቅ ስምን እንደ ግስ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዴት መኖር እንደሚገባህ ታውቅ ዘንድ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን ለውጦ “ጥበብ” የሚለውን ረቂቅ ስም እንደ ቅፅል “ጠቢብ” ብሎ ማቅረብ ይቻላል፡፡ ይህ ደግሞ እንደ ገቢር/አድራጊ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ደግሞ ለአላዋቂዎች እንዴት ጠቢብ መሆን እንደሚቻል ለማስተማር ነው” (ረቂቅ ስሞች እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገቢሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ልምድ የሌለው ወይም የአእምሮ ብስለት የሌለው
“እውቀት” እና “ጥንቃቄ” የሚሉት ረቂቅ ስሞች እንደ ግስ መቅረብ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ወጣቶች ማወቅ የሚገባቸውን እና ማድረግ የሚገባቸውን ትክክለኛውን ነገር እንዴት መወሰን እንዳለባቸው ለማስተማር ነው (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
በእያንዳንዱ ሁኔታ ምን መደረግ እንዳለበት ለማወቅ
“ጠቢቦች ያስተውሉ፣ ተጨማሪ እውቀትን ያግኙ”
“አስተዋይ ሰዎች ከእነኚህ ምሳሌዎች እንዴት ጥሩ ውሳኔ መወሰን እንዳለባቸው ይማሩ”
አንድ ሰው ስለ እነርሱ ካሰላሰለ በኋላ ብቻ ሊረዳቸው የሚችላቸው አባባሎች
አባት ልጁን ያስተምራል፡፡
“ፍርሀት”፣ “መጀመሪያ” እና “ጥበብ” የሚሉት ረቂቅ ስሞች እንደ ግስ መቅረብ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብ ምን እንደሆነ ማወቅ ከመጀመርህ በፊት እግዚአብሔርን መፍራት አለብህ” ወይም “ጥበብ ምን እንደሆነ ለመማር መጀመሪያ እግዚአብሔርን ማክበር እና መታዘዝ አለብህ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር በብሉይ ኪዳን ውስጥ ለህዝቡ የገለጠላቸው ስሙ ነው፡፡ ይህንን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ ለመረዳት ስለ ያህዌ የሚናገረውን የትርጉም ቃል ገፅ ላይ ይመልከቱ፡፡
ለጥበብ እና ለምክር ዋጋ የማይሰጡ ሞኞች ናቸው፡፡
ይህ ፈሊጥ “ችላ አትበለው” ወይም “አትናቀው” ማለት ነው (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ወላጆች ለልጆቻቸው የሚያስተምሩት መመሪያ እና ተግሳፅ በጣም ጠቃሚ እና ትልቅ ዋጋ ያለው ስለሆነ እንደ ቆንጆ አንገት ላይ የሚደረግ ጌጥ ወይም የአበባ ጉንጉን ተደርገው ተገልፀዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- የአበባ ጉንጉን በራስ ላይ ወይም ድሪ በአንገት ላይ ማድረግ ውበትን እንደሚሰጥ እንደዚሁ እነርሱ ጠቢብ ያደርጉሀል (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ከአበባ ወይም ከቅጠል ተሰካክቶ የተሰራ ክብ ቅርፅ ያለው ዘውድ
በአንገት ዙሪያ የሚደረግ ጌጥ
“እነርሱ እንደሚያደርጉት ሀጢያትን እንድትሰራ ሊያሳምኑህ ሞከሩ”
“እሺ አትበላቸው” ወይም “አትስማቸው”
እዚህ ላይ ተናጋሪው ሀጢያተኞች አንድን ሰው ምን ማድረግ እንዳለበት ለማባበል ሊሞክሩ የሚችሉትን ምሳሌ ይሰጣል፡፡ (ግምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ተሸሸጎ ትክክለኛውን ጊዜ መጠበቅ”
ቁጥር 12-14 ሌሎች ሰዎች ሀጢያት እንዲሰሩ ለማባበል የሚሞክሩ የሀጢያተኞችን የሀሳብ ቃል ይጠቀልለዋል፡፡
ሀጢያተኞች ልክ እንደ ሲኦል ንፁሀንን ስለ መግደል ያወራሉ፣ ህያው እና ጤነኛ ሰዎችን የሞቱ ሰዎች ወደሚሄዱበት ቦታ ይወስዳሉ፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ መቃብር ሰዎችን እንደሚውጥና ወደ ሙታን ቦታ እንደሚወስድ ሰው ተመስሎ ይነገራል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የሙታን መኖሪያ የሆነው ሲኦል ጤናማ ሰዎችን እንኳን እንደሚውጥ እንዲሁ ክፉዎች ሰለባዎቻቸውን ለማጥፋት ተስፋ ያደርጋሉ፡፡
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች እነዚህ ናቸው፡- 1) ማንም ሊያገኘው የማይችል፣ ጥልቅ ጉድጓድ ውስጥ የገቡ መንገደኞችን ያመለክታል ወይም 2) እዚህ ላይ “ጉድጓድ” የሚለው ቃል ሲኦል ወይም የሞቱ ሰዎች የሚገቡበት ቦታ ማለት ነው፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተቀላቀለን” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ቦርሳ” የሚወክለው የሰረቁትን ነገር በሙሉ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰረቅነውን በሙሉ እኩል እንካፈላለን” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ገንዘብ ለመያዝ የሚሆን ከረጢት
የሀጢያተኞችን ድርጊት እና ባህርይ አለመከተል ልጁ ሀጢያተኞች በሚሄዱበት መንገድ አለመሄዱ እና ፈፅሞም አለመንካቱ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሀጢያተኞች ጋር አትሂድ ወይም የሚያድርጉትን አታድርግ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሀጥያተኞች ክፉ ነገሮችን ለማድረግ ያላቸው ጉጉት ወደ ክፋት እየሮጡ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ነገሮችን ለማድረግ የተጠሙ ናቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እግር” የሚለው የሚወክለው ሙሉ ግለሰቡን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይሮጣሉ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ደም” የሚወክለው የሰውን ህይወት ነው፡፡ “ደም ለማፍሰስ” ማለት አንድ ሰውን መግደል ማለት ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን የመልከቱ)
ይሄ ተለዋጭ ዘይቤ ፊት ለፊት እያየች ያለውን ወጥመድ ያመለጠች ወፍን ጥበብ እና ለራሳቸው በሰሩት ወጥመድ ስር የወደቁ ሀጥያተኞችን ሞኝነት ያወዳድራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በምሳሌ 1፡17 የጀመረውን ንፅፅር ያጠናቅቀዋል፡፡ ኃጢአትን በመለማመድ ራሳቸውን እያጠፉ ያሉት ሰዎች ለራሳቸው ወጥመድ አጥምደው ራሳቸውን እንደ ገደሉ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነኚህ ሰዎች ግን ከወፎቹም የበለጠ ሞኝ ናቸው፡፡ ራሳቸውን በገዛ ወጥመዳቸው ገደሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ተደብቆ መጠበቅ መሸሸግ ነው፣ ጭካኔን ለማድረግ መዘጋጀት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ራሳቸውን ለመግደል ምቹ ጊዜ እንደ መጠባበቅ ነው” ወይም “ሌሎችን ለመግደል እየሞከሩ ስለሆነ እነርሱ ራሳቸው ይገደላሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ደም ለአስከፊ ሞት ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ራሳቸውን በአስከፊ ሁኔታ ለመግደል (ምትክ ስም የሚለውን የመልከቱ)
እዚህ ላይ “የራሳቸው ህይወት” የሚለው ራሳቸው ለሚለው ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ራሳቸው የገዛ ራሳቸውን በድንገት አጥቅቶ ለመግደል በመጠባበቅ ላይ እንዳሉ የሚቆጠር ነው (ምትክ ስም የሚለውን የመልከቱ)
የአንድ ሰው መድረሻ ወይም እጣ ፋንታ ልክ አንድ ሰው እንደሚራመድበት መንገድ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ ነው ሁሉም ሰው ላይ የሚደርሰው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሀብትን በሀይል፣ በስርቆት እና በማታለል ለማግኘት በመሞከር ራሳቸውን እያጠፉ ያሉ ሰዎች ፍትሃዊ ባልሆነ መንገድ የተገኘው ሀብት ራሳቸውን እንደሚገላቸው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ፍትሀዊ ባልሆነ መንገድ የተገኘው ሀብት የባለቤቶቹን ህይወት እንደሚያጠፋ እንደዚያ ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በ 1፡20-1፡33 ላይ ጥበብ ለህዝቡ እንደምትናገር ሴት ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ቋንቋህ ጥበብን በከተማው ውስጥ ለህዝቡ እንደምትጮህ ሴት ለመጠቀም ካልፈቀደልህ እንደዚህ ብለህ መሞከር ትችላለህ፡- “እምዬ ጥበብ ትጮሀለች” ወይም “ክብርት ጥበብ ትጮሀለች” ወይም “ጥበብ እንደምትጮህ ሴት ናት” ( ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን የመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- በጉልህ ደምፅ ትናገራለች (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቡዙ ሰዎች የሚገኙበት ቦታ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በገበያ ቦታዎች” ወይም “በከተማዋ ዋና አደባባዮች” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ አማጭ ትርጉሞች ናቸው፡- 1) “ዋና” የሚለው የተጨናነቁ ጎዳናዎች የሚገናኙበት ቦታ ያመለክታል ወይም 2) “ዋና” ጩኸት በበዛበት ጎዳና ላይ ያሉ ሰዎች ጥበብን ሊመለከቱ እና ሊሰሙ የሚችሉበት የግንብ ጫፍን ያመለክታል፡፡
ጥበብ ይህንን ጥያቄ ጠቢብ ያልሆኑትን ለመገሰፅ ትጠቀምበታለች፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ አላዋቂዎች አላዋቂ መሆንን መውደድ ማቆም አለባችሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ልምድ የሌለው ወይም የአእምሮ ብስለት የሌለው
ጥበብ ፌዘኞችን እና ሰነፎችን ለመገሰፅ ይህንን ጥያቄ ትጠቀማለች፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ የምታፌዙ በፌዝ መደሰታችሁን ማቆም አለባችሁ፣ እና እናንተ ሰነፎች እውቀትን መጥላት ማቆም አለባችሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ጥበብ መናገሯን ቀጥላለች፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በጥንቃቄ አዳምጡ”
ጥበብ ስለ ህዝቡ የምታስበውን በሙሉ ለእነርሱ መንገሯ ሀሳቧ እንደ ፈሳሽ የምታፈሰው እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን የመልከቱ)
“የማስበውን እነግራችኋለሁ”
x
ጥበብ በናቋት ላይ ምን እንደሚደርስ በማብራራት መናገሯን ቀጥላለች፡፡
ጥበብ የምትባለው ሴት እርስዋን በማቃለላቸው ምክንያት በናቋት ላይ የምትስቅባቸው እንደሆነ ለማሳየት “ስለዚህ” የሚለውን ቃል በመጠቀም መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ እስቃለሁ” (አያያዥ ቃላት የሚለውን ይመልከቱ)
“መጥፎ ነገር ሲደርስባችሁ”
“ሽብር” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ቅፅል መገለፅ ይችላል፡፡ “በተሸበራችሁ ጊዜ” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
(ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ) በሕዝቡ ላይ የደረሰው አስከፊ ነገር እነርሱን እንደመታቸው ማዕበል፣ ፍርሃትና መከራ ጋር ተነጻጽሯል፡፡
በጣም ሀይለኛ ጉዳትን የሚያስከትል የነፋስ ማዕበል
ጥበብ መናገሯን ቀጥላለች፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የዚያን ጊዜ የናቁኝ ለእርዳታ ወደ እኔ ይጮሀሉ”
“እውቀት” የሚለውን ረቂቅ ስም “ተማረ” እንደሚለው ግስ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ጠቢብ ለመሆን መማርን ስላልፈቀዱ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“ፍርሀት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔርን አልፈሩም” ወይም “እግዚአብሔርን አላከበሩትም ደግሞም አልታዘዙትም” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“ትዕዛዜን አልተቀበሉም” ወይም “ምክሬን አልተቀበሉም”
ቀጥር 33 በምሳሌ 1፡22 ላይ የጀመረውን የጥበብ መግለጫ ይደመድማል፡፡
እዚህ ላይ የአንድ ግለሰብ ባህርይ መንገድ ወይም አቅጣጫ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ በተጨማሪም አንድ ሰው የባህሪውን ውጤት መቀበሉ ግለሰቡ የባህሪውን ፍሬ እየበላ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ድርጊታቸው የሚያመጣውን መዘዝ መለማመድ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእቅዳቸውን ፍሬ እስከሚጠግቡ ድረስ ይመገባሉ፡፡” የተንኮለኛ ሴራውን ውጤት የሚቀበል ግለሰብ የእቅዱን ፍሬ እንደሚበላ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በተንኮለኛ ሴራቸው መዘዝ ይሰቃያሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ልምድ የሌለው ወይም የአእምሮ ብስለት የሌለው
ጥበብን የማይቀበል ግለሰብ በአካል ከጥበብ እንደ ራቀ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ይህ በገቢር/አድራጊ መልኩ ሊነገር ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለመማር ስላልፈቀዱ ሞቱ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቸልተኛ” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኞች ምን መደረግ እንደሚገባ ግድ ስለማይሰጣቸው ይሞታሉ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ስለ አንድ ነገር ፍላጎት ማጣት
አባት ልጁን ግጥም በመጠቀም ያስተምራል፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“የማስተምርህን ብትሰማ”
ለታዘዙት ነገር ዋጋ መስጠት ትዕዛዛቶቹ ሀብት እንደሆኑ እና ግለሰቡ ሀብቱን ለማስቀመጥ አስተማማኝ ቦታ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትዕዛዞቼ እንደ ሀብት ዋጋ እንዳላቸው አስብ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጥንቃቄ ለማዳመጥ ራስህን አስገድድ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ረቂቅ ስም እንደ ቅፅል ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እያስተማርኋችሁ ወዳለሁት ወደ ጥበብ ነገሮች” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሰውን አእምሮ ይወክላል፡፡ “ልብህን አዘንብል” የሚለው ሀረግ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን አእምሮን ለአንድ ተግባር ሙሉ ለሙሉ መስጠት ወይም ማዘጋጀት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብ የሆነውን ለመረዳት ጠንክረህ ሞክር” ወይም “ጠቢብ አስተምሮዎችን ለመረዳት ራስህን ሙሉ በሙሉ ስጥ” (ምትክ ስም እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እነኚህ ሁለት ሀረጎች አንድ አይነት ትርጉም አላቸው፡፡ ግለሰቡ እግዚአብሔርን አጥብቆ ማስተዋልን እየለመነ እንደሆነ ያመላክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአስቸኳይ እግዚአብሔርን ከጠየቅህ እና ማስተዋልን ከለመንክ” (ትይዩነት እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ጮክ ብሎ መናገር ወይም መጮህ ማለት ነው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለቱም ሀረጎች አንድ አይነት ትርጉም አላቸው፡፡ እነዚህ ተነፃፃሪ ዘይቤዎች አንድ ሰው ጠቢብ የሆነውን ለመረዳት ማድረግ የሚገባውን ፅኑ ጥረት ያሳስባሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዋጋ ያለው ነገርን ለማግኘት ጥረት በምታደርጉበት መጠን ማስተዋልን ብትፈልጉ” (ትይዩነት እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጥበብ የሆነውን ለመረዳት በጣም በፀና መሞከር አንድ ሰው መፈለግ ያለበት እቃ በሚገባ እንደመረዳት ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን በማወቅ ስኬታማ መሆን የእግዚአብሔር እውቀት አንድ ሰው ከፍለጋ በኋላ የሚያገኘው ነገር እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አንደበት” እግዚአብሔር ራሱን ወይም የሚናገረውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእግዚአብሔር እውቀት እና ማስተዋል ይወጣሉ” ወይም “እግዚአብሔር ማወቅ እና ማስተዋል ያለብንን ይነግረናል” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለሰዎች ጥበብ ማስተማሩ ጥበብ እግዚአብሔር የሚያከማቸው እና ለሰዎች የሚሰጠው ነገር እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሚያስደስቱት ለእነርሱ በእውነት ጠቢብ የሆነውን ያስተምራል፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሚያስተማምን”
እግዚአብሔር ህዝቡን መከላከል መቻሉ እርሱ ጋሻ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እነርሱን ይከላከላል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያለነቀፋ የሚሄድ ሰው ያለነቀፋ እንደሚራመድ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነቀፋ የሌለበት ሕይወት የሚኖር” ወይም “መኖር የሚገባቸውን ሕይወት የሚኖሩ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ፍትህ ራሱ መንገድ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ሰዎች በፍትህ መመላለሳቸውን ያረጋግጣል” ወይም 2) የሰው ህይወት መንገድ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በፍትህ የሚመላለሱትን እግዚአብሔር ይጠብቃል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የአንድ ሰው ህይወት መንገድ ወይም አቅጣጫ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚያን ይከላከላል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ትክክለኛነት
x
“ጥንቃቄ” እና “ማስተዋል” አንድ ሌላ ሰውን መጠበቅ የሚችሉ ሰዎች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ እነዚህ ሁለት ሀሳቦች በመሰረቱ አንድ አይነት ትርጉም አላቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ በጥንቃቄ ስለምታስብ እና ትክክል እና ስህተት የሆነውን ስለምትረዳ የተጠበቅህ ትሆናለህ” (ሰውኛ ዘይቤ እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
በድርጊት እና ንግግር ጥንቁቅ የመሆን ችሎታ
አንድን ሰው ወይም እንድን ነገር ለመጠበቅ፣ ለመከላከል ወይም ለመንከባከብ
“እነርሱ” የሚለው አንድን ሰው መጠበቅ የሚችሉ ሰዎች እንደሆኑ ተደርጎ የተነገረላቸው ጥንቃቄ እና ማስተዋልን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ከሆነው መራቅን ታውቃለህ” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ክፉ ባህሪ ክፋት አንድ ሰው የሚራመድበት መንገድ ወይም አቅጣጫ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ትክክለኛ የሆነውን የማያደርግ ነገር ግን ክፉ የሆነውን ለማድረግ የወሰነ ግለሰብ በትክክለኛው መንገድ መጓዝ እንዳቆመ እና በጨለማው መንገድ መጓዝ እንደመረጠ ሰው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ” የሚለው ጠማማውን ነገር የሚናገሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡
ወደ አንድ ሰው ወይም አንድ ነገር ፈጽሞ ላይመለሱ ትቶ መሄድ
እነርሱ የሚለው ምሳሌ 2፡12 ላይ ያሉትን ሰዎች ይወክላል
ይህ ከመጀመሪያው የዐረፍተ ነገር ክፍል ጋር በመሰረቱ አንድ አይነት ትርጉም አለው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ እንደሆነ የሚያውቁትን በማድረግ ሀሴት ያደርጋሉ” (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ሌሎችን የሚዋሹ ሰዎች የተጣመመ ወይም የተጠመዘዘ መንገድ ላይ እንደሚጓዙ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌላ ሰዎችን ያታልላሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች ምን እንዳደረጉ እንዳያውቁባቸው የሚዋሹ ሰዎች ማንም ሰው መንገድ ላይ እንዳያይከተላቸው አካሄዳቸውን እንደሸፈኑ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንም ሰው ያደረጉትን እንዳያውቅ ይዋሻሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አባት ልጁን ጥበብ እንዴት እንደምትጠብቀው ማስተማር ቀጥሏል፡፡
ፀሀፊው ጥበብ እና ጥንቃቄን የተቆጣጠራቸውን ግለሰብ የሚያድኑ ሰዎች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብ እና ጥንቃቄ ካለህ ራስህን ታድናለህ” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ልጅ እያለች ያገባችውን ባለቤትዋን የሚያመለክት ነው፡፡
ይህ ሊወክል የሚችለው በእግዚአብሔር መገኘት ውስጥ ከባለቤትዋ ጋር ስለፈፀመችው የጋብቻ ቃል ኪዳን ነው፡፡
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች 1) “ወደ ቤትዋ መሄድ ወደ ሞት ይወስዳል” ወይም 2) “ወደ ቤትዋ የሚወስደው መንገድ ወደ ሞት የሚወስድ መንገድ ነው፡፡”
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች 1) “ወደ ቤትዋ ያለው መንገድ ይመራሀል” ይህ ወደ ቤትዋ የሚያመራውን መንገድ ወይም ዱካ ይወክላል 2) ይህ ተለዋጭ ዘይቤ አኗኗርዋን እንደምትጓዝበት መንገድ አድርጎ የሚናገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የአኗኗር መንገዷ ይመራሀል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሙታንን መንፈስ ይወክላል ደግሞም ለሙታን መኖሪያም ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ መቃብር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አንድ ሰው ከሴተኛ አዳሪ ጋር እንደሚያደርገው ከእርስዋ ጋር ለመተኛት ወደ ቤትዋ መሄድ ማለት ነው፡፡ (ለስላሴ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ወደ ህያዋን ምድር አይመለሱም” ወይም 2) “መቼም ቢሆን እንደገና ደስተኛ ህይወትን አይኖሩም፡፡”
ፀሀፊው ማስተዋል እና ጥንቃቄን የማግኘት ውጤትን ይናገራል፡፡
የአንድ ሰው ጠባይ በመንገድ ላይ እየተጓዘ እንዳለ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በመንገዱ ትኖራለህ……..ምሳሌውን ተከተል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው እግዚአብሔር ሰዎችን ከምድሪቱ ማስወገዱን አንድ ሰው ቅርንጫፍን ከዛፍ ላይ እንደሚቆርጥ እግዚአብሔር ሰዎቹን እየቆረጠ እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል፡፡ ይህ በገቢር/አድራጊ መልኩ መገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ክፉዎችን ከምድሪቱ ያስወግዳል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እነኚህ የስም ቅፅሎች እንደ ቅፅል ሊገለፁ የሚችሉ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- እነዚያ ክፉ የሆኑት…… እነዚያ ታማኝነት የጎደላቸው ወይም ክፉ ሰዎች…….. ታማኝነት የጎደላቸው ሰዎች (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው እግዚአብሔር ሰዎችን ከምድሪቱ ማስወገዱን አንድ ሰው ቅርንጫፍን ከዛፍ ላይ እንደሚቆርጥ እግዚአብሔር ሰዎቹን እየቆረጠ እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል፡፡ ይህ በገቢር/አድራጊ መልኩ መገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ታማኝነት የሌላቸውን ከእርስዋ ያስወግዳል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ግጥምን በመጠቀም ልጁን እንደሚያስተምር አባት ይናገራል፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ትእዛዛት” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያዘዝኩህን እንዳትረሳ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
የፊተኛው ሀረግ በአሉታዊ አነጋገር ያለውን ይሄ ሀረግ በአዎንታዊ አነጋገር ይናገረዋል፡፡ እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል አእምሮን ይወክላል፡፡ “ትምህርቴን” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜ ያስተማርኳችሁን አስታውሱ” (ትይዩነት እና ምትክ ስም እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ አይነት ትርጉምን ይጋራሉ ደግሞ ረጅም ህይወት መኖርንም ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ረጅም እድሜ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ስለ “የኪዳን ታማኝነት” እና “እውነተኛነት” አንድን ሰው ትተው መሄድ የሚችሉ ሰዎች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ “ታማኝነት” እና “እውነተኛነት” የተባሉት ረቂቅ ስሞች “ታማኝ” እና “እውነተኛ” ተብለው ሊገለፁ ይችላሉ፡፡ እናም አሉታዊው ትእዛዝ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜ እውነተኛ እና ለኪዳኑ ታማኝ ሁን” ( ሰውኛ ዘይቤ እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሃፊው ስለ ታማኝነት እና እውነተኛነት አንድ ሰው እንደ አንገት ጌጥ በአንገቱ ዙሪያ የሚያስራቸው ነገሮች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ አምሳያው እነዚህ አንድ ሰው ወደ ውጪ የሚያሳያቸው ዋጋቸው የከበረ ነገሮች እንደሆኑ ይጠቁማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው የአንገት ጌጥ እንደሚያስረው እነርሱን በኩራት አሳያቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ልብ የአንድ ሰውን አእምሮ ይወክላል፡፡ አእምሮ አንድ ሰው መልእክት እና ትእዛዛትን መፃፍ የሚችልበት ፅላት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- በፅላት ላይ በቋሚነት እንደፃፍሃቸው እንደዚሁ ሁልጊዜ አስታውሳቸው (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ፊት ፍርድን ወይም ምዘናን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- በእግዚአብሔር እና በሰው ዳኝነት (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ልብ” የሚለው ቃል ውስጣዊ ማንነትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሙሉ ማንነትህ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው በራስ ማስተዋል መደገፍን “ማስተዋል” አንድ ሰው ሊደገፍበት የሚችል ነገር እንደሆነ አድርጎ
ፀሀፊው የአንድ ሰው ድርጊትን ግለሰቡ የሚጓዝበት መንገድ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምታደርገው ሁሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የአንድ ሰው ተግባርን ማበልፀጉ የዚያ ሰው ተግባር እርሱ የሚጓዝበት እና እግዚአብሔር ከእንቅፋት ነፃ የሚያደርገው መንገድ አንደሆነ አድርጎ ፀሀፊው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ መሳካትን ይሰጥሀል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው የአንድ ሰውን አስተሳሰብ ያ ሰው በአይኑ አንድ ነገር እያየ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- በራስህ አስተሳሰብ ጥበበኛ አትሁን (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሃፊው ክፉ ተግባር አለመፈፀምን ከክፋት እየራቀ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፋትን አትፈፅም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ” የሚለው ቃል በቀደመው ቁጥር ላይ ፀሀፊው የሰጠውን ትእዛዛት ያመለክታል፡፡ የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልፅ መደረግ ይችላል፡፡ “ስጋ” የሚለው ቃል ሙሉ አካልን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህንን ካደረግህ ለአካልህ ፈውስ ይሆንልሀል” ( ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በሰበሰብከው ምግብ ሁሉ”
ይህ በገቢር/አድራጊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጎተራህ ሙሉ ይሆናል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ምግብ የሚከማችበት ህንፃ ወይም ክፍል
ማከማቻህም መክደን እስከማይቻል ድረስ እጅግ በጣም ይሞላል፡፡
ፀሀፊው ልጁን እንደሚያስተምር አባት ይፅፋል፡፡
“እርሱ ሀሴት የሚያደርግበት ወንድ ልጅ፡፡ ይህ አባትየውን ለወንድ ልጁ ያለውን ፍቅር ያመለክታል እንጂ የወንድ ልጁ ባህርይ በአባትየው ዘንድ ያለውን ቅቡልነት አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ የሚወደው ወንድ ልጅ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው “ጥበብ” አንድ ሰው የሚያገኘው ነገር እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብን ያገኝ ሰው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰው ብርን ስራ ላይ በማዋል ወይም በመሸጥ የሚያገኘውን ትርፍ ያመለክታል፡፡
ፀሀፊው ጥበብ ሴት እንደሆነች አድርጎ ይናገራል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የላቀ ዋጋ ያለው”
x
ፀሀፊው ጥበብ ሴት እንደሆነች እና ጥበብ ለሰው የምትሰጠው ጥቅም ያንን ሰው ጥበብ በመንገድ ላይ እየመራችው እንዳለች አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብ ሁልጊዜ በደግነት ትይዝሀለች እና ሰላም ትሰጥሀለች” (ሰውኛ ዘይቤ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ጥበብን ህይወት የሚሰጥ ፍሬ እንደሚያፈራ ዛፍ እና ከጥበብ የሚጠቀም ሰውን ያም ሰው ከፍሬዋ እንደበላ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብ ከፍሬዋ የበሉትን ሰዎች በህይወት እንደምታቆይ ዛፍ ናት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ህይወትን የሚሰጥ ዛፍ” ወይም “ፍሬው ህይወትን የሚያቆይ ዛፍ”
“ፍሬውን አጥብቀው ለሚይዙ”
ፀሀፊው እግዚአብሔር ምድርና ሰማያት መፍጠሩን የህንፃ መሰረትን እንደጣለ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ምድርን ፈጠረ……….. ሰማያትን ሰራ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በጥንት አስተሳሰብ ውሀ ከመሬት በታች ይገኛል፡፡ ይህ ሀረግ እግዚአብሔር ይህንን ውሀ ከመሬት እንዲወጣ እንዳደረገና ውቅያኖሶችና ወንዞች እንዲገኙ እንዳደረገ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወንዞቹ እንዲፈሱ አደረገ” ወይም “ውቅያኖሶች እንዲፈጠሩ አደረገ” (ግምታው እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሌሊት በመሬት ላይ የሚሰበሰብ ውሀ
ፀሀፊው አንድ ነገር አለመርሳትን ሁልጊዜ እርሱን ማየት እንደመቻል አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱን አትርሳ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ነፍስ” ግለሰቡን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለአንተ ህይወት ይሆናሉ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው “ትክክለኛ ፍርድ” እና “ማስተዋል” አንድ ሰው በአንገቱ ዙሪያ እንደ አንገት ጌጥ የሚያስራቸው ነገሮች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ ምስል እነዚህ አንድ ሰው ወደ ውጪ የሚያሳያቸው ዋጋ ያላቸው እንደሆኑ ይጠቁማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው ራሱን በአንገት ጌጥ እንደሚያስጌጥ እንደዚያ የሞገስ ማሳያ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “የሚስማማ ጌጥ” ወይም 2) “የእግዚአብሔርን ሞገስ የሚያሳይ ጌጥ፡፡”
ፀሀፊው የአንድ ሰው ህይወትን መኖር ያ ሰው በመንገድ ላይ እየተራመደ እንዳለ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ህይወትህን በደህንነት ትኖራለህ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግር” የሚለው ቃል የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ ፀሀፊው ስህተት ማድረግን ሰው በመንገድ ላይ በአንድ ነገር እንደተደናቀፈ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስህተት የሆኑ ነገሮችን አታደርግም” (ተዛምዶአዊ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰው የሚጋደመው ለመተኛት እንደሆነ ያመለክታል፡፡ የዚህ ትርጉም ግልጽ መደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለመተኛት ስትጋደም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ስለ ሰላማዊ እና አስደሳች እንቅልፍ ለሚተኛው ሰው ጣፋጭ ጣእም እንደሚያስገኝለት አድርጎ ይናገራል፡፡ “እንቅልፍ” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንቅልፍህ አስደሳች ይሆናል” ወይም “በሰላም ትተኛለህ” (ተለዋጭ ዘይቤ ወይም ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉዎች ጥፋትን ሲያመጡ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ከአጠገብህ ይሆናል፡፡” አንድ ሰው ከሌላ ሰው ጎን መቆም የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር አንዱ ሰው ሌላኛውን ሰው ይረዳዋል እና ይደግፈዋል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ይደግፍሀል እና ይከራከርልሀል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው “በሽብር” እና “በጥፋት” የተጎዳውን ሰው በወጥመድ እንደተያዘ አድርጎ ይናገራል፡፡ “እግር” የሚለው ቃል የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን ሊጎዱ ከሚፈልጉህ ሰዎች ይጠብቅሀል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“መልካም ነገርን አትከልክል” ወይም “መልካም ተግባርን አትከልክል”
“መርዳት የምትችል ሲሆን”
በእጅህ ላይ ገንዘብ ሲኖርህ፡፡ የዚህ ትርጉም ግለሰቡ ለመርዳት የሚሆን ገንዘብ በአሁኑ ጊዜ እያለው ነገር ግን ጎረቤቱን ነገ ተመልሶ እንዲመጣ ይነግረዋል የሚል ነው፡፡
የሁከተኛ ግለሰብ ተግባርን ማድረግ መምረጥ እንደሌለበት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “መንገዱን ሁሉ ለማድረግ አትምረጥ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ጠማማን ሰው ይጠላል”
የማይታመን ወይም አታላይ የሆነ ሰው
እግዚአብሔር ትክክለኛውን ነገር የሚያደርጉትን እንደ ቅርብ እና ታማኝ ጓደኛ ሀሳቡን ያካፍላቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለቅኖች ቅርብ ጓደኛ ነው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው የእግዚአብሔርን እርግማን በክፉ ሰው ቤት ጫፍ ላይ እግዚአብሔር እንዳስቀመጠው ነገር እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ “ቤት” የሚለው ቃል የቤተሰብ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የክፉ ሰውን ቤተሰብ ረግሟል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል ቤተሰብን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የፃድቅ ሰዎችን ቤተሰብ ይባርካል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው የእግዚአብሔርን ሞገስ እርሱ ለሰዎች የሚሰጠው ነገር እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትረጉም፡- “ሞገሱን ለትሁት ሰዎት ያሳያል” ወይም “ለትሁት ሰዎች ጸጋውን ይሰጣል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ጠቢብ ሰዎች የክብር ስም ማግኘታቸውን ክብርን በቋሚ ባለቤትነት እንደወረሱ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠቢብ ሰዎች ክብርን ያገኛሉ” ወይም “ጠቢብ ሰዎች የተከበረ ስም ያገኛሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው እግዚአብሔር የሞኞች ውርደትን ለሁሉም ሰው ግልፅ ማድረጉን እግዚአብሔር ሞኞችን ሁሉም ሰው እንዲያያቸው ወደላይ ከፍ እንዳደረጋቸው አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ በገቢር/አድራጊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የሞኞትን ውርደት ሁሉም ሰው እንዲያይ ያደርጋል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ልጁን እንደሚያስተምር አባት ይናገራል፡፡
“በጥንቃቄ አዳምጥ”
“እንዴት ማስተዋል እንዳለባችሁ ታውቃላችሁ” ወይም “ማስተዋልን ታገኛላችሁ”
“እኔ የማስተምራችሁ መልካም ነው”
ይህ ፀሀፊው ገና በአባቱ እንክብካቤ ስር ያለ ልጅ የነበረበትን ጊዜ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገና ከአባቴ የምማር ወንድ ልጅ ሳለሁ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ተወዳጅ “ራሱን ያልቻለ” የሚለው ቃል አካላዊ ብቃት ገና የሌለው የታዳጊነት እድሜውን ያመለክታል፡፡ “ብቸኛ” ከሚለው ቃል ጋር ጥምር ቃልን ይፈጥራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተወዳጅ ራሱን ያልቻለ ብቸኛ ልጅ” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሰውን አእምሮ ይወክላል፡፡ ፀሀፊው ቃሎች ማስታወስን ልብ እነርሱን አጥብቃ እንደያዘች አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትጉርም፡- “የማስተምርህን ሁልጊዜ አስታውስ” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አባትየው የራሱ አባት ያስተማረውን ለልጆቹ ማስተማር ቀጥሏል፡፡
“ጥበብን ለራስህ ለማግኘት ጠንክረህ ስራ” ወይም “ጥበብ አግኝ”
“አስታውስ”
“ተቀበል”
እዚህ ላይ “አፍ” የሚለው ቃል የሚናገረውን ግለሰብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የምናገረውን” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ጥበብ ታማኝ የሆነላትን ሰው የምትጠብቅ ሴት እንደሆነች አድርጎ ይናገራል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብን አጥብቀህ ያዝ” ወይም “ለጥበብ ታማኝ ሁን”
“ጥበብን ውደድ”
አባትየው የራሱ አባት ያስተማረውን ለልጆቹ ማስተማሩን አበቃ፡፡
“ካለህ ነገር ሁሉ በላይ ለማስተዋል ዋጋ ስጥ”
ፀሀፊው ጥበብ ሴት እንደሆነችና ለሰው ትልቅ ክብር መስጠቷን ያንንም ሰው ጥበብ ወደ ታላቅ ስፍራ እንዳወጣች አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለጥበብ ከፍተኛ ስፍራን ከሰጠህ ትልቅ ክብርን ትሰጥሀለች” (ሰውኛ ዘይቤ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ለአንድ ነገር ወይም ለአንድ ሰው ታላቅ ፍቅር መሰማት ወይም ማሳየት
ፀሀፊው ጥበብ ሴት እንደሆነች እና ለጥበብ ዋጋ የሚሰጥ ሰው ክንዱን በእርስዋ ዙሪያ እንዳሰቀመጠ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብን በጣም ከወደድህ ጥበብ ሰዎች እንዲያከብሩህ ታደርጋለች” (ሰውኛ ዘይቤ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ሰው ጥበብን ከማግኘቱ የተነሳ የሚኖረውን ክብር ጥበብ በግለሰቡ ራስ ላይ አክሊልን እንዳስቀመጠችለት አድረጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብ የአንተን ታላቅ ክብር የምታሳይ በራስህ ላይ እንደተቀመጠ አክሊል ትሆንልሃለች” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ከአበባ ወይም ከቅጠል ተሰካክቶ የተሰራ ክብ ቅርፅ ያለው ዘውድ
ፀሀፊው ሰው ጥበብን ከማግኘቱ የተነሳ የሚኖረውን ክብር ጥበብ በግለሰቡ ራስ ላይ ዘውድን እንዳስቀመጠችለት አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ጥበብ በራስህ ላይ እንደሚሆን የተዋበ ዘውድ ይሆናል (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመላከቱ)
“የማስተምርህን በጥንቃቄ አዳምጥ”
“ቡዙ አመታትን ትኖራለህ”
ፀሀፊው ወንድ ልጁ በጥበብ እንዲኖር ማስተማሩ ወንድ ልጁን ሰው ጥበብ ሊያገኝ በሚችልበት መንገዶች እየመራው እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጥበብ መኖር እንዴት መኖ እንዳለብህ እያስተማርሁህ ነው፤ ለመኖር ትክክለኛውን መንገድ እያብራራሁ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ፡፡ ፀሀፊው ሰው የሚያደርገውን ውሳኔ እና ተግባር ያ ሰው በመንገድ ላይ እየተራመደ ወይም እየሮጠ እንደሆነ እና ስኬታማ ስለሆነ ሰው ደግሞ መንገዱ ሰው እንዲሰናከል ከሚያደርግ መሰናክል ነፃ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ነገር ስታቅድ፣ እርሱን በማድረግ ስኬታማ ትሆናለህ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው የተማረውን የሚያስታውስ ሰውን “ተግሳፅ” ያ ሰው አጥብቆ ሊይዘው የሚችለው ነገር እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያስተማርሁህን መታዘዝ ቀጥል እና መቼም ቢሆን አትርሳው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ምክር የሰውን ህይወት መጠበቁ የዚያ ሰው ህይወት እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ህይወትህን ይጠብቃልና” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው የሰውን ተግባር ያ ሰው በመንገድ ላይ እየሄደ እንዳለ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰዎች የሚያደርጉትን አታድርግ፣ ክፉ በሚያደርጉ ሰዎች ድርጊትም አትተባር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የክፉዎችን መንገድ ሽሽ”
ምናልባት ቃል በቃል ሊተኙ ይችላሉ፣ ፀሀፊው ግን እንዴት ክፉ ተግባርን ለመፈጸም በብርቱ እንደሚፈልጉ ለመግለፅ ግነትን ተጠቅሟል፡፡ (ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው እንቅልፍ መተኛት ያልቻሉ ሰዎችን እንቅልፍ አንድ ሰው ከእነርሱ እንደሰረቀባቸው እቃ አድርጎ ይናገራል፡፡ አነርሱ ምናልባትም ቃል በቃል እንቅልፍ ሊተኙ ይችላሉ ነገር ግን ፀሀፊው ክፉ ተግባርን ለመፈጸም ምን ያህል አጥብቀው እንደሚሹ ለማስረዳት ግነትን ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መተኛት አይችሉም” (ግነት እና ጅምላ ፍረጃ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ሌላ ሰው ላይ ጉዳት ማድረስን ያን ሰው እንዲሰናከል ማድረግ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- አንድ ሰው እስኪጎዱ ድረስ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ይህ ፀሀፊው እነዚህ ሰዎች ሳያቋርጡ ክፋትን እና አመፃን የሚያደርጉ ሰዎች አንድሰው እንጀራ እና ወይንጠጅ እንደሚጠጣ እንደዚያ እንደበሏቸው እና እንደጠጧቸው አድርጎ የሚናገርበት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ክፋት እንደሚመገቡት እንጀራ አመፅ ደግሞ እንደሚጠጡት ወይንጠጅ ነው፡፡ ወይም 2) እነዚህ ሰዎች ምግባቸውን እና መጠጣቸውን የሚያገኙት ክፋትን እና አመፃን በማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ክፉ ነገሮችን በማድረግ የሚያገኙትን እንጀራ ይበላሉ፣ በአመፅ ያገኙትንም ወይን ጠጅ ይጠጣሉ፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው የፃድቅ እና የክፉ ሰዎች ተግባር እና የአኗኗር ዘይቤ እነርሱ የሚራመዱበት “መንገድ” ወይም “አቅጣጫ” እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- የፃድቅ ሰዎች የአኗኗር ዘይቤ………. የክፉዎች የአኗኗር ዘይቤ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው የፃድቅ ሰዎችን መንገድ ከፀሀይ መውጣት ጋር ያወዳድረዋል፤ ትርጉሙም እነርሱ የተጠበቁ ናቸው ምክንያቱም በሚራመዱበት ጊዜ የሚሄዱበትን ቦታ ለማየት የሚሆን ብርሀን አላቸው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ፃድቅ ሰዎች በመንገዳቸውን በአስተማማኝ ሁኔታ ይራመዳሉ ምክንያቱም የጠዋት ፀሀይ በመንገዳቸው ላይ ይበራል፣ እየፈካም ይሄዳል (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ንጋትን ወይም የፀሀይ መውጣትን ያመለክታል፡፡
ይህ ፀሀይ ይበልጥ ደማቅ ሆና የምትወጣበት የቀኑን ጊዜ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፀሀይ እጅግ ደምቃ እስክትወጣ ድረስ” ወይም “እስከ ሙሉ የቀን ብርሀን ድረስ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው የክፉዎች መንገድን ከጨለማ ጋር ያወዳድራል፣ ትርጉሙም እነርሱ ሁልጊዜ ለአደጋ የተጋለጡ ናቸው ማለት ነው ምክንያቱም ወዴት እንደሚራመዱ ለማየት ብርሀን የላቸውም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ክፉ ሰዎች በመንገዳቸው ላይ በአደገኛ ሁኔታ ይራመዳሉ ምክንያቱም ለማየት የሚያስችል ብርሀን የላቸውም (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው መጎዳትን ሰው በሚጓዝበት መንገድ ላይ በሆነ ነገር መደናቀፍ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለምን እንደሚጎዱ እና መጥፎ አጋጣሚ እንደሚገጥማቸው አያውቁም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በጥንቃቄ አዳምጥ”
እዚህ “ጆሮ” የሚለው ቃል የሚያደምጠውን ሰው ይወክላል፡፡ ፀሀፊው አንድ ሰውን በትኩረት ማዳመጥን ጆሮ ለተናጋሪው ቅርብ እንዲሆን ወደሚናገረው ሰው አንገትን ማዝመም እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ “ንግግሮች” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለምናጋራቸው ነገሮች ትኩረት በመስጠት አዳምጥ” (ተዛምዶአዊ እና ተለዋጭ ዘይቤ እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ስለ አንድ ነገር ሁልጊዜ ማሰብን አንድ ሰው ሊያይ በሚችልበት ቦታ መጠበቅ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ “ስለ እነርሱ ማሰብ አታቁም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው አንድን ነገር ማስታወስ በልብ ውስጥ ማስቀመጥ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜ አስታውሳቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው የእርሱ ቃሎች የሰውን ህይወት መታደጋቸው እነዚያ ቃች የሰውየው ህይወት እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔ ቃሎች ህይወት ይሰጣሉ” ወይም “የተናገረኋቸው ነገሮች ህይወት ይሰጣሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ሙሉ በሙሉ የእርሱን ቃል መረዳት ሰው እነርሱን ፈልጎ እንደደሚያገኛቸው አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሚረዱአቸው እና ለሚተገብሯቸው ለእነርሱ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእነርሱ” የሚለው ቃል “ለሚያገኟቸው ለእነዚያ” የሚለውን ይወክላል፡፡ የዚህ ሀረግ ባለቤት ከፊተኛው ሀረግ ሊቀርብ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቃሎቼ ለሚያገኟቸው ለሰውነታቸው በሙሉ ፈውስን ይሰጣሉ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል የሰውን አእምሮ እና ሀሳብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አእምሮህን በጥንቃቄ ጠብቅ ሀሳብህንም ከልል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
በማያቋርጥ እና በቅን ጥረት
“እርሱ” የሚለው ቃል ለአእምሮ እና ለሀሳብ ምትክ ስም የሆነው ልብን ይወክላል፡፡ ፀሀፊው የሰውን ህይወት ከልብ የሚመነጭ ፈሳሽ ምንጭ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “የምትናገረው እና የምታደርገው ሁሉ ከሀሳብህ ይመጣል” ወይም “ሀሳቦችህ የህይወትህን መንገድ ይወስናሉ” (ምትክ ስም እና ተለዋጨ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው መዋሸት ወይም አታላይ ንግግርን ጠማማ እንደሆነ እና እንደዚህ አይነቱን ቋንቋ የማይጠቀም ሰውን ደግሞ ውሸትና አታላይነትን ከራሱ አርቆ ማስወገድ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አትዋሽ በማታለልም አትናገር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አይኖች” የሚለው ቃል የሚመለከተውን ሰው ይወክላሉ፡፡ ፀሀፊው ትክክለኛውን ነገር ለማድረግ የቆረጠ ሰውን ያ ሰው ወደ ሌላ አቅጣጫ ለማየት ጭንቅላቱን ሳያዞር ያለማቋረጥ ወደፊት የሚያይ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜ ወደፊት በቀጥታ ተመልከት በቀጥታ ፊትለፊትም አተኩረህ እይ” (ተዛምዶአዊ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እግር” የሚለው ቃል የሚራመደውን ሰው ይወክላል፡፡ ፀሀፊው የሰውን ተግባር ያ ሰው በመንገድ እየተጓዘ እንደሆነ እና ያንን ተግባር በጥንቃቄ ማቀድን ደግሞ ያንን መንገድ ደልዳላ ማድረግ እንደሆነ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለመራመድ ደልዳላ መንገድን አዘጋጅ” ወይም “ማድረግ የምትፈልገውን ደህና አድርገህ አዘጋጅ” (ተዛምዶአዊ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለስላሳ መንገድ” ወይም “የተስተካከለ መንገድ”
ፀሀፊው የሰውን ተግባር ያ ሰው በመንገድ ላይ እየተጓዘ አንደሆነ እና እነዚያ ተግባሮች ስኬታማ መሆናቸውን መንገዱ አስተማማኝ እና ደህንነቱ የተጠበቀ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከዚያ የምታደርገው ሁሉ ትክክል ይሆናል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቀኝ” እና “ግራ” የሚሉት አቅጣጫዎች ወካይ ይመሰርታሉ፣ ትርጉሙም ሰው ደልዳላውን መንገድ በየትኛውም አቅጣጫ ሊተው አይገባውም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በቀጥታ ወደፊት ተራመድ ደልዳላውን መንገድንም አትተው” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እግር” የሚለው ቃል የሚራመደውን ሰው ይወክላል፡፡ ፀሀፊው ክፉ ድርጊት አለማድረግን ሰው ከክፉ ርቆ እየሄደ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከክፉ ሽሽ” ወይም “ከክፉ ራቅ” (ተዛምዶአዊ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ልጆቹን እንደሚያስተምር አባት ይናገራል፡፡
እዚህ ላይ “ጆሮ” የሚለው ቃል የሚያዳምጠውን ሰው ይወክላል፡፡ ፀሀፊው አንድ ሰውን በትኩረት ማዳመጥን ጆሮ ለተናጋሪው ቅርብ እንዲሆን ወደሚናገረው ሰው አንገትን ማዝመም እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህንን በምሳሌ 4፡20 ላይ እንዴት እነደተረጎምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በትኩረት አዳምጥ” (ተዛምዶአዊ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጥንቃቄ ድርጊት እና ንግግርን በተመለከተ ጥንቁቅ የመሆን ችሎታ ነው፡፡ ይህንን በምሳሌ 1፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
እዚህ ላይ “ከንፈሮች” የሚለው ቃል የሚናገረውን ሰው ይወክላል፡፡ ፀሀፊው እውነተኛ የሆነውን ነገር ብቻ ለመናገር ጥንቁቅ የሆነ ሰውን የዚያ ሰው ከንፈሮች እውቀትን እየጠበቁ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እውነት የሆነውን ብቻ ትናገራለህ” (ተዛምዶአዊ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ከንፈሮች” የሚለው ቃል የአመንዝራ ሴት ቃሎችን ይወክላል እናም ፀሀፊው ቃላቶችዋ የሚስቡ መሆናቸው ከንፈሯ ማር የሚያንጠባጥቡ እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የአመንዝራ ሴት ቃሎች ማር እንደሚያንጠባጥቡ ጣፋጭ ናቸው” ወይም 2) ፀሀፊው አመንዝራ ሴትን መሳም ስሜት መሳቡን የእርስዋ ከንፈሮች ማር እንደሚያንጠባጥቡ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አመንዝራ ሴት መሳም ከንፈሮቿ ማር እንደሚያንጠባጥቡ ጣፋጭ ነው” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “አፍ” የሚለው ቃል የአመንዝራ ሴት ንግግርን ይወክላል ፀሀፊውም የንግግርዋን አሳማኝነት አፏ ከወይራ ዘይት የለሰለሰ አንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንግግሯ አሳማኝ እና ከወይራ ዘይት የለሰለሰ ነው” ወይም 2) ፀሀፊው አመንዝራ ሴትን የመሳም ደስታ አፏ ከዘይት የለሰለሰ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእርስዋ መሳም ከወይራ ዘይት ይለሰልሳል” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ከአመንዝራ ሴት ጋር ትስስር መጀመር የሚያመጣው ጉዳት እርስዋ እንደ እሬት የምትመር እንደሆነች አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በመጨረሻ ግን እርስዋ እንደሚመር እሬት ናት
መራራ ጣእም ያለው ተክል
ፀሀፊው አመንዝራ ሴት ከእርስዋ ጋር ትስስር ያለው ሰው ላይ የምታስከትለውን ስቃይ እርስዋ ሰውየውን የሚቆርጥ ስለታም መሳሪያ እንደሆነች አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለታም መሳሪያ እንደሆነች ሰውን ታቆስላለች” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አዚህ ላይ “እግሮቿ” አመንዝራ ሴት ስትራመድ ይወክላል፡፡ ፀሀፊው ተግባሯን በመንገድ ላይ እየተራመደች እንዳለች አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ሞት የሚያመራ መንገድ ላይ እየተራመደች ነው” ወይም “የአኗኗር ዘይቤዋ ወደ ሞት ያመራል” (ተዛምዶአዊ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ተግባሯን በመንገድ ላይ እየተራመደች እንዳለች አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ሲኦል ትራመዳለች” ወይም “ተግባሯ ወደ ሲኦል ይወስዳታል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው ለሰው ረጅም ህይወት የሚሰጥ ባህርይ ወደ ህይወት የሚመራ መንገድ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ህይወት በሚመራው መንገድ ላይ መራመድን አታስብም” ወይም “ወደ ህይወት ስለሚመራ ተግባር አትጨነቅም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “አንደጠፋ ወዲህ እና ወዲያ ትቅበዘበዛለች” ወይም 2) “በተሳሳተ መንገድ ላይ ትጓዛለች”
እዚህ ላይ አስተማሪው ስለ አመንዝራ ሴት ከማስጠንቀቅ ምክር ወደ መስጠት ተሸጋግሯል፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተማሪው ትኩረት እንዲሰጥ ተመሳሳይ ሀሳብን ይገልፃሉ፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሀፊው አንድ ድርጊት ማቆምን ያ ሰው በአካላዊ አቋም ከእርሱ ፈቀቅ ያለ እንደሆነ አስመስሎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማዳመጥ አታቁም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አፍ” የሚለው ቃል የሚናገረውን ሰው ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔ ቃሎች” ወይም “የምናገረውን” ( ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መንገድ” የሚለው ቃል የሰውን የእለት ከእለት ተግባርንና ሁኔታን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ራስህን ከእርስዋ አርቀህ ጠብቅ” ወይም” ከእርስዋ ራቅ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የቤትዋ በር” ቤቱን ራሱን ይወክላል፡፡ “አትምጣ” በሚለው ቃል ፈንታ “አትሂድ” የሚለውን ቃል መጠቀም በይበልጥ ተስማሚ ሊሆን ይችላል ምክንያቱም የመጀመሪያው ተናጋሪው የእርስዋ በር ላይ እንደሆነ ሊያመለክት ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ቤትዋ በር አቅራቢያ አትሂድ” ወይም “ወደ ቤትዋ አቅራቢያ እንኳን ሳይቀር አትሂድ” (ተዛምዶአዊ እና የአትምጣ እና አትሂድ አጠቃቀም የሚለውን ይመልከቱ)
“እንዲህ ካደረግህ፡፡” ይህ ሀረግ በቀደመው ቁጥር ላይ የተናገረውን ያመለክታል፡፡
“ክብር” ለሚለው ቃል ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉ፡- 1) ይህ የአንድን ሰው ዝና ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሌሎች ሰዎች መካከል ያለህን መልካም ዝና አታጣም” ወይም 2) ይህ የሰውን ሀብት እና ንብረት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሀብትህን ለሌሎች ሰዎች አሳልፈህ አትሰጥም” ወይም 3) ይህ ብርታትን ያመለክታል፣ የአንድን ሰው የሕይወት ግንባር ቀደም ዘመናት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የህይወትህን ምርጥ ጊዜያት ለሌሎች ሰዎች አሳልፈህ አትሰጥም”
ፀሀፊው ያለጊዜው ምናልባትም በግድያ የሞተን ሰው የህይወቱን ዘመን ለሌላ ሰው አሳልፎ እንደሰጠው እቃ እንደሆነ ይናገራል፡፡ ግሱ በፊተኛው ሀረግ የቀረበ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወይም የህይወት ዘመንህን ለጨካኝ ሰው ስጥ” ወይም “ወይም ጨካኝ ሰው እንዲገድልህ አድርግ” (አስጨምሬ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከአመንዝራዋ ሴት ጋር የተኛውን ሰው በጭካኔ የሚቋቋመውን የአመንዝራዋን ሴት ባል ሊያመለክት ይችላል፡፡
ፀሀፊው የሌላ ሰውን ሀብት የወሰዱና የተጠቀሙበትን ሰዎች በሃብቱ እንደጨፈሩ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ባእድ ሰዎች ሀብትህን በሙሉ አይወስዱም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ቤት” የሚለው ቃል የዚያን ሰው ቤተሰብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያገኘሀቸው ነገሮች መጨረሻቸው የባእድ ቤተሰብ ንብረት አይሆኑም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ስጋ” እና “ሰውነት” የሚሉት ቃሎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው እናም የሰውን ሁለንተና ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰውነትህ መነመነ” ወይም “አንተ መነመንህ” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“በሰውነት አካል መድከም” ወይም “ደካማ እና ጤና የጎደለው መሆን”
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ሀሳብን ይገልፃሉ እናም ምን ያህል ይህ ሰው አስተማሪው የነገረውን ነገር እንደጠላ ያስገነዝባል፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“እንዴት” የሚለው ቃል የጥላቻውን ብርታት የሚያጎላ ቃለ አጋኖ ነው፡፡ ተግሳፅ የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው ሲገስፀኝ በጣም እጠላለሁ” (ቃለ አጋኖ እና ረቂቂ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ሰውየውንና ስሜቶቹን ይወክላል፡፡: “ተግሳጽ” የሚለው ቃል በግስ ሐረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ተርጉም፡- “ሰዎች ሲገስጹኝ ጠላኋቸው” (ተዛምዶአዊ እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልቱ)
እዚህ “ጆሮ” የሚለው ቃል የሚያደምጠውን ሰው ይወክላል፡፡ ፀሀፊው አንድ ሰውን በትኩረት ማዳመጥን ጆሮ ለተናጋሪው ቅርብ እንዲሆን ወደሚናገረው ሰው አንገትን ማዝመም እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ በምሳሌ 4፡20 ላይ ይህን ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመለክት፡፡ (ተዛምዶአዊ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ደግሞም 1) እግዚአብሔርን ለማምለክ ወይም 2) ለፈጸመው ክፉ ድርጊት ፍርድ ሊሰጡት በአንድ ላይ የተሰበሰቡትን የሰውየውን የማሕበረሰብ አካላት ያመለክታል፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሰረታዊነት ትርጉማቸው አንድ ነው፡፡ ፀሐፊው ከሚስቱ ጋር ብቻ የሚተኛ ሰውን ከራሱ ጉድጓድና ምንጭ ብቻ ውኃ እንደሚጠጣ አድርጎ ተናግሯል፡፡ (ትይዩነት እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሐፊው አዲስ ወይም የሚፈልቅ ውኃን ውኃው እንደሚፈስ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አዲስ ውኃ” ወይም “የሚፈስ ውኃ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሐፊው እነዚህን መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የጠየቀው ልጁ እነዚህን ነገሮች ማድረግ እነደሌለበት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንጮችህ … ወንዞችህ ወደ ሕዝብ አደባባይ ሊፈሱ አይገባም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ “ምንጮችህ” እና “ወንዞችህ” የሚሉት ቃላት የወንድ የዘር ፈሳሽን የሚወክሉ ለስላሴ ዘይቤ ይመስላሉ፡፡ ለእነዚህ ተለዋጭ ሐረጎች ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት የሚከተሉት ናቸው፡- 1) ሰው ከሚስቱ ውጭ ከሌሎች ሴቶች ጋር መተኛት የአንድን ሰው ውኃ በሕዝብ አደባባዮች እንዲፈስስ መፍቀድ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ወይም 2) ሰው ከሚስቱ ውጭ ከሌሎች ሴቶች ልጆች መውለድ የአንድን ሰው ውኃ በሕዝብ አደባባዮች እንዲፈስስ መፍቀድ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ለስላሴ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ በትልልቅ ወይም በትንንሽ ከተማዎች ሁለትና ከዚያም በላይ መንገዶች የሚገናኙበት ባዶ ቦታ ናቸው፡፡ ሰዎች እርስ በርሳቸው የሚገናኙበትና የሚነጋገሩበት የተለመዱ ቦታዎች ናቸው፡፡
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው “ምንጮችን” እና “ወንዞችን” እንደዚም ለቆሙለት ዓላማ ነው፡፡
“እነርሱን ከእንግዶች ጋር አትጋራ”
ፀሐፊው የወንዱ ልጅ ሚስት ምንጭ እንደሆነች አድርጎ ተናግሯል፡፡ በዚህ ስፍራ “ብሩክ” የሚለው ቃል አንድ ሰው በሚስቱ ያለውን የደስታ ስሜት የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜም ቢሆን ከሚስትህ ጋር ደስ ይበልህ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ወጣት እያለህ ያገባሃት ሚስትህ” ወይም 2) “ወጣት ሚስትህ”
ፀሐፊው የወንድ ልጁን ሚስት “የተወደደች አጋዘን እና የተዋበች ሚዳቋ” እነደሆነች አድርጎ ይናገራል፡፡ በዚህ ክፍል “አጋዘን” እና “ሚዳቋ” ትርጉሙ ሴት አጋዘን ነው፡፡ እነዚህ በመልካቸውም ሆነ በእንቅስቃሴአቸው የውበት ምልከት ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርስዋ እንደ አጋዘን እና እንደ ሚዳቋ ውብና ሞገስ የተሞላች ናት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል “ጸጋን የተሞላች” ማለት ኤደለም፣ “ስትንቀሳቀስ ውበት አላት” ለማለት ነው፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) የሚስት ጡቶች የባልን የወሲብ ፍላጎት ይቀሰቅሳል ይህም የሚስትን ሁለንተና አካልዋን የሚወክል ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጡቶችዋ ፍላጎትህን ያርኩ” ወይም “ ሰውነቷ ፍላጎትህን ያርካ” ወይም 2) ይህ ፀሐፊው የእናት ጡቶች የተራበ ልጅዋን እንደሚያረካ እንደዚሁ የሚስት ጡቶች የባልን ፍላጎት እንደሚያረኩ የተናገረበት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ (ተዛምዶአዊ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ከሚስት ጋር የሚደረግ ወሲባዊ ፍቅር ጥልቅ ስሜትና ደስታባል ከፍቅር እንደጠጣ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ይህ በገቢር ግስ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አልኮል የሰከረን ሰው እንደሚቆጣጠር እንደዚሁ የሚስትህ ፍቅር ይቆጣጠርህ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “አንተ ለእርስዋ ባለህ ፍቅር” ወይም “እርስዋ ለአንተ ባላት ፍቅር”
ፀሐፊው እነዚህን መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የጠየቀው ወንድ ልጁ እነዚህን ነገሮች ማድረግ እንደሌለበት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ልጁ ሆይ፣ በጋለሞታ ሴት አትማረክ! ስርአት የሌላትንስ ሴት ጡቶች አትቀፍ” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ለሴት በሚኖር ፍላጎት የሚመጣ ጥልቅ መነሳሳት ልጁ በዚያች ሴት እንደመማረክ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጋለሞታ ሴት እንድትማርክህ ፍቀድ” ወይም “ጋለሞታ ሴት እንድታፈዝዝህ ፍቀድ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እዚህ ላይ “ጡቶች” የሚለው ቃል ስርአት የሌላትን ሴትና ወሲባዊ ማራኪነትዋን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስርአት የሌላትን ሴት ለምን ታቅፋለህ”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ሚስትህ ያልሆነች ሴት” ወይም “የሌላ ሰው ሚስት የሆነች ሴት”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ትርጉማቸው ተመሳሳይ ነው፣ እግዚአብሔር ማንኛውም ሰው የሚሰራውን ማኛውንም ነገር እንሚያውቅ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሐፊው የሰውን ድርጊት ወይም የሕይወት ዘይቤ አንድ ሰው የሚሄድበት መንገድ እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚሄድበት ቦታ ሁሉ” ወይም “የሚያደርገውን ነገር ሁሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሐፊው እነዚህ ኃጢአቶች ክፉውን ሰው የሚያጠምዱት ሰዎች እንደሆኑ አድርጎ በመናገር “ክፉ ሰው” የኃጢአቱን መዘዝ ፈጽሞ ሊያመልጠው እንደማይችል ይናገራል፡፡ ይህ በገቢር ግስ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰው የራሱ ኃጢአት ታጠምደዋለች” ወይም “ክፉ ሰው የኃጢአቱን መዘዝ ፈጽሞ ሊያመልጠው አይችልም” (ሰውኛ ዘይቤ እና ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሐፊው ኃጢአቱ ሰውየው የተጠመደበት በገመድ የተሰራ ወጥመድ እንደሆነ አድርጎ በመናገር ክፉ ሰው የኃጢአቱን መዘዝ ፈጽሞ ሊያመልጥ እንደማይችል ይናራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኃጢአቱ ምክንያት በወጥመድ እንሚጠመድ እንስሳ ይሆናል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ ታላቅ ሞኝነት ከትክክለኛው መንገድ ያስተዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“በጣም ሞኝ ስለሆነ”
እዚህ ላይ ቃል ኪዳንህና ሁኔታዎች ገንዘብህን እንድትቆጥብ አስገድደውሃል የሚል ሃሳብ አለው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተወሰነ ገንዘብህን እንድትቆጥብ አድርጎሃል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ጎረቤትህ ብድር ሊጠይቅህ ወደ አንተ መጥቶ ይሆናል” ወይም 2) ጎረቤትህ ከሌላ ሰው ብድር ለመውሰድ ፈልጎ ነገር ግን ጎረቤትህ ብድሩን መመለስ ባይችል በድሩን ለመክፈል ቃል ገብተህ ይሆናል”
ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለበት የዕብራይስጡ ቃል “ጓደኛ” የሚል ትርጉም አለው፡፡
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር አንተ ራስህን ልታስጠምድ ነው ይላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ራስህ የምጥጠመድበትን ወጥመድ ሰርተሃል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“በተናገርከው” ወይም “ቃል በገባኸው”
“ራስህነ ጠብቅ” ወይም “ከእነዚህ ችግሮች ለመውጣት ራስህን እርዳ”
ይህ የንግግር ዘይቤ “እጅ” የሚለውን ቃል በመጠቀም “ጉዳት” የሚለውን ትርጉም ያስተላልፋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጎረቤትህ ከፈለገ ወደ አንተ ጉዳት ሊያመጣብህ ይችላል” ወይም “ጎረቤትህ በአንተ ላይ የሚፈልገውን ለማድረግ ሐይል አለው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጓደኛ”
“አይኖችህ አያንቀላፉ፤ ሽፋሽፍቶችህ አያንጎላጁ፡፡” እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው እናም የተደጋገሙት ሰነፍ መሆን እንደማይገባ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ የበለጠ አጽንዖት ለመስጠት በአሉታዊ መንገድ ተገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነቅተህ ጠብቅ፣ የምትችለውን ሁሉ አድርግ” (ትይዩነት እና ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የፊትን አካላት በመጠቀም የሰውን ሙሉ ሰውነት የሚያሳይ ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ራስህ … የአንተ ሰውነት” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከአዳኝ እንደምታመልጥ የሜዳ ፍየል ከጎረቤትህ አምልጥ”
ይህ ሳር የሚበላና ብዙ ጊዜ ሰዎች ለምግብነት የሚያድኑት በጣም ትልቅና ቀጭን እንስሳ ነው፡፡ ይህ እንስሳ በፍጥነት በመሮጥ ችሎታው የታወቀ ነው፡፡
የአዳኝ እጅ የአዳኙን በቁጥጥር ስር ማድረግ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከአዳኝ ቁጥጥር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ከወፍ ወጥመድ በርራ እንደምታመልጥ ወፍ አምልጥ”
“አጥና … አስብ” ወይም “በጥንቃቄ አስተውል … አሰላስል”
ጉንዳን ከምድር በታች ወይም ራሳቸው በሰሩት የአፈር ክምር የሚኖሩ ትንሽ ነፍሳት ናቸው፡፡ ብዙ ጊዜ በሺዎች የሚቆጠሩ በቡድን ተሰባስበው የሚኖሩና ከራሳቸው እጅግ የበለጡ ነገሮችን መሸከምና ማንሳት የሚሉ ናቸው፡፡
ይህ የጉንዳንን “መንገድ” በመጠቀም የጉንዳንን ባህርይ የሚያሳይ ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጉንዳን እንዴት እንደምትሰራ አስተውል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሶስት ቃላቶች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ በአንድ ጉንዳን ላይ በመደበኛነት ስልጣን ያለው ማንም እንደሌለ አጽንዖት ለመስጠት ጥቅም ላይ የዋሉ ናቸው፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላቶች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ የተደጋሙት ጉንዳን ምን ያህል ኃላፊነት የምትሸከም መሆኗን ለማሳየት ነው፡፡
በጋ አንዳንድ ዛፎች ፍሬ የሚያፈሩበት የዓመቱ ወቅት ነው፡፡
አስተማሪው እነዚህን ጥያቄዎች የሚጠቀመው ብዙ እንቅልፍ የሚተኛውን ሰነፍ ሰው ለመገሰጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ሰነፍ ሰው ንቃ! ከአልጋህ ውጣ!” (ትይዩነት እና መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ነገሮች ሰነፍ ሰው የሚናገራቸው ዓይነት ናቸው፡፡
እነዚህ ሃሳቦች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እንደ ሙሉ ዓረፍተ ነገር ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትንሽ ረዘም ላለ ጊዜ እተኛለሁ፡፡ ረዘም ላለ ጊዜ ዘና ብየ ልተኛ፡፡” (ትይዩነት እና አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ብዙ ጊዜ የበለጠ ተመቻችተው ለማረፍ ጋደም ሲሉ እጆቻቸውን ያጥፋሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተመቻችቼ እጆቼን አጥጥፋለሁ ከዚያም ለትንሽ ጊዜ አርፋለሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የስንፍና ውጤት እንደሆነ ግልጽ ለማድረግ እንደ አዲስ አረፍተ ነገር መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰነፍ መሆንህን ከቀጠልህ ድህነትህ ይመጣብሃል” ወይም “በተኛህበት ድህነት ይመጣብሃል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰነፍ ሰው በድንገት ድሃ የሚሆንበት መንገድ ልክ ወንበዴ በድንገት መጥቶ ሀብትን ሰርቆ የሚሄድበት ዓይነት መንገድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወንበዴ በድንገት መጥቶ ያለህን በሙሉ እንደሚሰርቅ እንደዚሁ በድንገት ድሃ ትሆናለህ” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰነፍ ሰው በድንገተኛ መንገድ ችጋሩ የሚመጣበት አንድ የታጠቀ ወታደር ከአንድ ሰው ያለውን ሁሉ በድንገተኛ መንገድ እንደሚወስድበት ነው፡፡ ይህ እንደ ሙሉ ዓረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ችጋርህ እንደ ታጠቀ ወታደር ወደ አንተ ይመጣብሃል” ወይም “የታጠቀ ወታደር ወደ አንተ መጥቶ ያለህን ሁሉ እንደሚሰርቅብህ እንደዚሁ ችጋርህ ይመጣብሃል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ እና አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“የጦር መሳርያ የያዘ ወታደር” ወይም “ የጦር መሳርያ የያዘ ሰው”
እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው እናም ይህ ሰው ምን ያህል ክፉ እንደሆነ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንም ዓይነት ጥቅም የሌለው ሰው - ክፉ ሰው” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ስፍራ ውሸት እንደ ጠማማ ንግግር ተገልጿል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ያለማቋረጥ ውሸት ይናራል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሶስት ሐረጎች ክፉ ሰው ሌሎች ሰዎችን ለማታለል መልእክት በምስጢር የሚያስተላልፍበትን መንገድ ያብራራሉ፡፡
አንድ ሰው በዓይኑ ከጠቀሰ፣ አንድ ዓይኑን በቅጽበት ጨፍኖ በመግለጥ ለሌላ ሰው ምስጢራዊ ምልከት ይሰጣል፡፡ ይህ እምነት የመጣል፣ የማረጋጋጫ ወይም የሌላ ነገር ምልክት ሊሆን ይችላል፡፡
“ክፋትን ያቅዳል” ወይም “ክፉ ድርጊቶችን ለመፈጸም ይዘጋጃል”
“ሁልጊዜ የጠብ ምክንያት ነው” ወይም “ያለማቋረጥ ግጭትን ይፈልጋል ደግሞም ያባብሳል”
“በዚህ ምክንያት”
ይህ ጥፋቱ እንደ ሰው ወይም እንደ እንስሳ እንደሚያሳድደውና ወዲያውኑ እንደሚደርስበት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥፋቱ ያገኘዋል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በእርሱ ላይ የሚደርስበትን ጥፋት ያሳያል ነገር ግን እርሱ ራሱ የሚያደርሰውንም ጥፋት ያመለክታል፡፡
ሁለቱም ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ አንዱ ወይም ሁለቱ “ሳይታሰብ” ወይም “በፍጥነት” በሚለው ሊተኩ ይችላሉ፡፡
ይህ ሙሉ ጥቅስ እግዚአብሔር አንድ ነገር ብቻ ሳይሆን ብዙ ነገሮችን እንደሚጠላ አጽንዖት የሚሰጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች፤ ሰባት ነገሮች” (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
x
ይህ በምሳሌ 6፡16 ላይ የተመለከቱ እግዚአብሔር የሚጠላቸው የተለያዩ ነገሮች ዝርዝር ነው፡፡
እነዚህ የሰውነት አካላት በሙሉ የሰውን ሁለንተና ያመለክታሉ፡፡ እያንዳንዳቸውን “ሰዎች” ብለህ ልትተረጉማቸው ትችላለህ፡፡ (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“መግደል” ወይም “ነፍስ ማጥፋት”
“ክፉ እቅድ”
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር የማያቋርጥ ውሸትን ለማመልከት “ይተነፍሳል” የሚለውን ቃል ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያለማቋረት ይዋሻል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን በምሳሌ 6፡16 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልት፡፡
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር “የሚዘራ” የሚለውን ቃል በመጠቀም የጠብ ምክንያት መሆንንና ጠብ ማምጣትን ያመለክታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በአንድ በኩል ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ “አባት” እና “እናት” በሚሉት ድግግሞሽ አጽንዖት ሴቶችን በመማር ማስተማሩ ሂደት ውስጥ በግልጽ ያካትታል፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የንግግር ዘይቤ አዎንታዊውን “ጠብቅ” ለማለት አሉታዊውን “አትተው” የሚለውን ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእናትህን ትምህርት ጠብቅ” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እነዚህ ሐረጎች አንተን ለማስታወስ በሰውነትህ ውስጥ ወይም በሰውነትህ ላይ ልታስቀምጣቸው እንድትችል ትእዛዘቱና ትምህርቶቹ እንደተጻፉ አድርገው ይገልጿቸዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ውደዳቸው” “ስለእነርሱ አስብ”
እነዚህ ሶስት ሐረጎች በአንድ ላይ ጥቅም ላይ የዋሉት ትምህርቶቹ በየትኛውም ጊዜ ጠቃሚ እንደሆኑ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
የእነዚህ ሐረጎች መደጋገም ትምህርቶቹ ለሁሉም ዓይነት ጉዳዮች ጠቃሚዎች መሆናቸውን ለማሳየት ነው፡፡ በተጨማሪ እነዚህ ትምህርቶች ሰዎች እንደሆኑ አድርጎ ይናራል፡፡ (ትይዩነት እና ሰውኛ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሶስት ሐረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ በአንድ ላይ አባትና እናት የሚያስተምሩትን የተለያዩ ትምህርቶች ያሳያሉ፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሶስት ሐረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ የተደጋገሙት ትምህርቶቹ ሕይወትን የተሻለና ቀላል የሚያደርጉ የመሆናቸውን እውነታ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ መብራት ጠቃሚ ናቸው … በጨለማ ውስጥ እንዳለ ብርሃን አጋዥ ናቸው … እንደ ሕይወት መንገድ ልንከተላቸው የሚያስፈልጉ ናቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ወደ ሕይወት የሚመራ መንገድ” ወይም “እግዚአብሔር የተቀበለው የሕይወት መንገድ”
እዚህ ላይ “እርሱ” የሚለው ቃል በምሳሌ 6፡20 ላይ በአባትና በእናት የተማራቸውን ትምህሮች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያድንሃል” ወይም “ይጠብቅሃል” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ “አመንዝራ ሴት” የሚለውን በምሳሌ 5፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ፀሐፊው የሴትን ሽፋሽፍቶች ወጣት ወንድ ልጅ ሊሳስት የሚችልበት ወጥመድ እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል፡፡ እነዚህ ለውበቷ ተዛምዶአዊ ንግግር ዘይቤ ናቸው፣ በእርስዋ እንዲሳብና እርስዋን እንዲፈልጋት ለማድረግ ሴቷ ወጣት ወንድ ልጅን ለምታይበት መንገድ ደግሞ ምትክ ስም ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በቁንጅናዋና አንተን በዓይኖቿ በምታይበት ሁኔታ በቁጥጥር ስር እንድታደርግህ አትፍቀድላት” (ተለዋጭ፣ ተዛምዷዊ እና ምትክ ስም የሚለውን ተመልከት)
“ክፉ ምግባር”
“ልቧ” አእምሮዋን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “በሃሳብህ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ስለ እርስዋ ያላት ውበት” ይህ ለሴቷ ምትክ ስም ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእርስዋ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በቁጥጥር ስር አታድርግህ”
“ሽፋሽፍቶች” የወንድ ልጅ ቀልብ ለመሳብ የምትጠቀምበት በሰውነቷ ስለሚታዩ ማንኛውም ውበት የሚቆም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልከ መልካም ዓይኖቿ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ስለ ቁስ ዋጋ እንጂ ስለ መንፈሳዊ ዋጋ ወይም ስለ ስነ ምግባር ዋጋ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትንሽ ነው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) የሌላ ወንድ ሚስት ሕይወትህን ታጠፋዋለች ምክንያቱም እርስዋ ሁልጊዜ የምትፈልገው የላቀ ነገር ነው ወይም 2) የሌላ ሴት ባል አድኖ ይገድልሃል
ይሀ ድርጊት በጣም አደገኛ ስለሚሆን ጉዳት ያስከትላል፡፡ ለዚህ ጥያቄ የሚቀርበው መልስ “አይችልም” የሚል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በደረቱ ላይ እሳት የሚይዝ ወንድ ልብሱን ያቃጥላል” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ጥፋት ሳይደርስ” ወይም “ሳይወድም”
ልብሶቹ የሚለው ቃል ለሰውየው ሙሉ ሁለንተና የሚቆም ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
በፍም ላይ መራመድ የሰውየውን እግር ያቃጥላል፤ ለዚህ ጥያቄ ስለዚህ ተገቢው መልስ “አይችልም” ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በፍም ላይ የሚራመድ ማንኛውም ሰው እግሩ ይቃጠላል፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለአመንዝራነት የቆመ ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ያለ ማታለል እና ያለ አስማት ሩቅ ርቀት ቀስ ብሎ መጓዝ ነው፡፡
“መንደድ”
“ሌባን በንቀት አትመልከት” ወይም “ሌባ ክፉ እንደሆነ አታስብ”
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው እርሱን ቢይዘው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የንግግር ዘይቤ በቤቱ ያለው ማንኛውም ነገር እርሱ በባለቤትነት የያዘው ነው ይላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእርሱ የሆነው ሁሉ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰውየው” ወይም “ያ ሰው”
“ሌባ ለሰራው ድርጊት ተገቢው ቅጣት”
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር “ውርደት” የሚለውን ቃል የተጠቀመው ስላደረገው አሳፋሪ ተግባር የሚሰማውን ስሜት ለማመልከት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የአሳፋሪ ተግባሩ ትዝታ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር “አይደመሰስም” የሚለውን አሉታዊ አገላለጽ የተጠቀመው ስድቡ ሁልጌዜ በዚያ እንደሚኖር ለማመልከት ነው፡፡ (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም መናደድ
“እርሱ” የሚለው የሚያመለክተው ሚስቱ ከሌላ ወንድ ጋር ያመነዘረችው የአመንዝራይቱ ባል ወይም ጎረቤት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአንተ ላይ የሚያመጣው ጉስቁልና ገደብ አይኖረውም” ወይም “የተቻለውን ያህል ይጎዳሃል” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
“በቀል በሚያደርስበት ጊዜ” ወይም “የበቀል እርምጃ ለመውሰድ ጊዜው በሚቀርብበት ጊዜ”
ሰውየው ሲበቀል፣ ቀድሞ የጎዳውን ሰው ለመጉዳት ነው
ይህ በደል ያደረሰው ሰው ለተበዳዩ የሚከፍለው ክፍያ ነው
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእርሱን አእምሮ ለመለወጥ የሚችል በቂ ገንዘብ ልትከፍለው አትችልም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እሺ አይልም፡፡ ብታቀርብለትም ይህ እውነት ነው”
እዚህ መጠበቅ መታዘዝን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቃሎቼን ታዘዝ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ የእግዚአብሔር ትእዛዛት አንድ ሰው በመጋዘን ውስጥ እንደሚያሰስቀምጣቸው ዕቃዎች ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትእዛዛቴን በቃልህ አጥና/ሸምድድ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ መጠበቅ መታዘዝን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቃሎቼን ታዘዝ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የዓይን ብሌን ሰዎች ብዙ ጊዜ በፊታቸው የተለያየ ነገር ሲመጣባቸው በተለምዶ በደመነፍስ ጥበቃ የሚያደርጉለትና የሚከላከሉለት በዓይን ውስጥ ያለው ጥቁሩ የዓይን ክፍል ነው፡፡ እዚህ “የዓይን ብሌን” አንድ ሰው እጅግ ዋጋ የሚሰጠውና በሚገባ ጥበቃ የሚያደርግለት ማንኛውንም ነገር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እጅግ ውድ እንደሆነው ንብረትህ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ፀሐፊው ወንድ ልጁ አንዳንድ የእግዚአብሔር ትእዛዛት በቀለበቱ ላይ ቀርፆ በጣቱ ላይ እንዲያደርገው ይፈልጋል ወይም 2) ፀሐፊው ወንድ ልጁ ቀለበቱን ሳይረሳ ሁልጊዜ እንደሚያደርገው እንደዚሁ የእግዚአብሔርን ትእዛዛት ሁልጊዜ እንዲያስታውስ ይፈልጋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ልብ የሰውን አእምሮ ይወክላል፣ አንድን ነገር በሚገባ ማስታወስ ደግሞ ያ ሰው በድንጋይ ጽላት ላይ እንደጻፈው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ይህንን በምሳሌ 3፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በድንጋይ ላይ እንደጻፍካቸው እያሰብህ ትእዛዛቴን በሚገባ አስታውሳቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጥበብ ሰው እንደሆነች ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እህትህን እንደምትወድ እንደዚሁ ለጥበብ ተገቢ ዋጋ ስጣት” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የማስተዋልን ባሕርይ እንደ ወዳጅ ወይም ዘመድ ተገልጧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወዳጅህን እንደምትንከባከብ እንደዚሁ ማስተዋልን ተንከባከባት” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ዘመድ” ወይም “የቤተሰብ አባል”
ይህ አንድ ወንድ ጋብቻ ያልፈጸመላትን ማንኛዋንም ሴት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእርስዋ ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት ሊኖርህ የማትገባ ሴት”
ይህ አንድ ወንድ የማያውቃትን ማንኛዋም ሴት ያመለክታል፡፡
ለማታለል የሚነገሩ ቃላት ለስላሳ እቃዎች እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ደስ የሚያሰኙ ነገሮችን የምትናገር፣ ነገር ግን ልታታልልህ የምትፈልግ”
እርስ በርሳቸው በተጠላለፉ ቀጭን እንጨቶች የተሰራ ያዘነበሉ አራት ማዕዘን ንድፍ ያላቸው ቀዳዳዎች ያሉት የመስኮት ክዳን፡፡
ልምድ የሌለው ወይም የአእምሮ ብስለት የሌለው
እዚህ ላይ “የእርስዋ” የሚለው ቃል በምሳሌ 7፡5 ላይ እንደተጠቀሰው ማንኛዋንም እንግዳ ሴት የሚያመለክት ነው፡፡ እርስዋ በተወሰኑ ማዕዘኖች በአጠገቧ የሚያልፍ የሚስማማትን ወንድ እየጠበቀች ቆማ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንግዳ ሴት ቆማበት የነበረው ማዕዘን”
ይህ ሁለት መንገዶች የሚገናኙበትነ ስፍራ ያመለክታል፡፡
የሚጨልምበትና ሌሊቱ የሚመጣበት የቀኑ ጊዜ ነው
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ሃሳብን ወይም እቅድን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርስዋ አንድን ሰው ለማታለል አቅዳለች” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የምትናገረው በጩኸት ነው፣ የምታደርገው ደግሞ እሷ በምትፈልገው መንገድ ነው”
“እግሮቿ” የሚለው ሐረግ የሚወክለው ሴቷን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በቤት ፈጽሞ አትቀመጥም” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሴቷ በአካል አንድን ሰው ወይም እንስሳ ለመያዝ እንደተዘጋጀች አድርጎ ገልጧታል፡፡ በተጨማሪ እዚህ ላይ አንድን ሰው የማጥመዷ ሃሳብ ኃጢአት እንዲፈጽም አንድን ሰው መገፋፋትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው ለማጥመድ ትጠብቃለች” ወይም “ኃጢአት እንዲሰራ ልትገፋፋው የምትችለውን ሰው ለማጥመድ ትጠብቃለች” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህች በምሳሌ 7፡10 ላይ የተጠቀሰችው ሴት ናት፡፡
“አጥብቃ አፈፍ አደረገችው”
እዚህ “ያለ እፍረት” የሚለው “ግትርነትን” ይወክላል፡፡ “ፊትዋ እፍረት ሳይታይበት” የሚለው በአንድ ሰው የሚታይ መንቻካ የፊት ገጽታ ማለት ነው፡፡ ይህ ሴትየዋ በከባድ መንገድ ስራዋን እንደምትሰራ፣ ትክክል እንዳልሆነ እያወቀች ሆን ብላ እንደምታደርገው የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በፊትዋ ምንም ዓይነት የሀፍረት ገጽታ ሳይታይባት” (ፈሊጥ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ስእለት” የሚለው ሰውየው ለእግዚአብሔር ለመሰዋት የገባውን ቃል ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእግዚአብሔር ቃል የገባሁትን መስዋዕት አቅርቤአለሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ፊት” ሰውየውን በተለይም ደግሞ የሰውየውን ሕልውና የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እፈልግሃለሁ” ወይም “ባለህበት እፈልግሃለሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በአልጋየ ላይ አንጥፌአለሁ”
በጣም ቆንጆ ሽታ ካለው ዛፍ የሚገኝ የግንድ ዓይነት ነው፡፡
እዚህ ላይ የወሲባዊ ፍቅር ደስታ እንደሚጠጣ መልካም ነገር ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርስ በርሳችን የፈለግነውን ያህል ፍቅርን እናድርግ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በቤት ውስጥ የለም”
ጨረቃ ሙሉ የምትባለው ሙሉ በሙሉ ክብ ቅርጽ ስትይዝና ከፍተኛ ብርሃንዋን ስታንጸባርቅ ነው፡፡
አንድ ሰው በሆነ መንገድ አንድ ነገር እንዲያደርግ ማነሳሳት በመንገድ ይሄድ የነበረ ሰው አቅጣጫውን እንደቀየረ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገፋፋችው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሴትዮዋ በትዳር ያለች ስትሆን ነገር ግን “ከእርሱ” ማለትም ከወጣት ወንድ ጋር መተኛት የምትፈልግ ሴት ናት፡፡
እዚህ ላይ “ከንፈር” የሚወክለው የሰውን ንግግር ነው፡፡ አንድ ሰው እውነተኛ ያልሆነ ነገር በመናገር ሌላውን ሰው ከፍ ከፍ ሲደርገው እነዚህ በልዝብነት የተነገሩ ቃላቶች እንደ ለስላሳ እቃዎች ተደርገው ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሽንገላ፣ የማታለያ ቃላት” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ክፉ ነገር እንዲሰራ አሳመነችው” አማራጭ ትርጉም፡- “ከእርስዋ ጋር ኃጢአት እንዲሰራ አሳመነችው”
ወጣት ወንድ ምን ማድረግ እንዳለበት ለማሰብ የሚወስደው ጊዜ በጣም አጭር እንደሆነ ይህ ሃሳብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርስዋን ተከትሎ ለመሄድ በፍጥነት ወሰነ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ወጣት ወንድ በአላዋቂነትና ሳይጠረጥር አመንዝራይቱን ተከትሎ የሄደበት መንገድ ሶስቱ እንስሳት የገቡበትን አደጋ ባለማወቅ ከሄዱበት መንገድ ጋር ተነጻጽሯል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስጋውን ለመብላት እንስሳን ማረድ ያመለክታል፡፡
ይህን ቃል በምሳሌ 5፡19 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ይህ ክፍል አዳኙ አጋዘኑን በወጥመድ የያዘው በፍላጻ ለመውጋት እንደሆነ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አዳኝ በጣም ዋነኛ የሆነውን የሰውነቱን ክፍል እስኪወጋው ድረስ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ይህ ብልት የአጋዘኑን በጣም ዋነኛ የሰውነት ክፍል ይወክላል፡፡
ይህ ሰው ከዚህ የተነሳ ይሞታል ለማለት የአባባል ዜይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይገድለዋል” ወይም “ወዲያውኑ ይሞታል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዚህ ትምህርት ማጠቃለያ ላይ የተናጋሪው ወንድ ልጆች ትኩረት ላይ ለማነጣጠር የተነገረ ነው፡፡
እዚህ ላይ “መንገዶች” ማለት ሰው ሊሄድበት የሚመርጠው መንገዶች ናቸው፡፡ ይህ የሰውን ባሕርይ ማለትም በሕይወቱ ሊፈጽማቸው የወሰናቸውን ነገሮች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ልብህ ከአመንዝራይቱ ሴት መንገዶች በጣም ርቆ እንዲቆይ አድርግ” ወይም “አመንዝራይቱ ሴት የምታደርጋቸውን ነገሮች እንዲያደርግ ልብህ እንዲሻ አትፍቀድለት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” ሰውን ይወክላል፣ ለፍላጎቱም አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ”(ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከቀደመው ዓረፍተ ነገር ጋር ተመሳሳይ ትርጉም አለው፡፡ የመጀመርያውን ማስጠንቀቂያ የሚያጠናክር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእርስዋ መንገድ ለመሄድ ስትል ትክክለኛውን መንገድ አትተው” (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
በፍላጻ ወይም በጦር መወጋት መገደልን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ሰዎች ተወግተው እንዲሞቱ አድርጋለች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መንገድ” ሞኞች ሰዎች የሚሳተፉበትን የባህርይ ዓይነት የሚወክል ነው፡፡ ሲኦል ሙታን ለሚኖሩበት ስፍራ የተሰጠ ስም ነበር፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ የተደጋገሙት የሴትየዋ ተጠቂዎች እንደሚተፉ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መግለጫ ሙታን በሲኦል ውስጥ በብዙ የተለያዩ ክፍሎች እንደሚተኙ የሚያሳይ ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በምዕራፍ 8 ጥበብ ሰዎች እንዴት ጥበበኛ መሆን እንዳለባቸው እንደምታስተምር ሴት ተደርጋ ተነግራለች፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በምዕራፍ 8 ውስጥ ብዙ ጥቅሶች ትይዩነት አላቸው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው አንባቢዎች ቀድመው የሚያውቁትን ነገር ለማስታወስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብ ትጣራለች” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጥበብ እንደ ሴት ቀርባለች፡፡ አንድ ቋንቋ እንዲህ ዓይነት ተለዋጭ ዘይቤ መጠቀም የማይፈቅድ ከሆነ የሚከተሉት ሌሎች አማራጮች ናቸው፡- 1) “ጥበብ እንደ ሴት የምትጮኽ አይደለችምን?” 2) “ጥበብ የምትባል ሴት እየጮኸች አይደለምን?” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ማስተዋል” ትርጉሙ ከ“ጥበብ” ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ተናገረች”
በጥንት ጊዜ ከተሞች ብዙ ጊዜ በር የተገጠመላቸው የውጭ የግንብ አጥር ነበራቸው፡፡
ይህ እንደ ሴት የተመሰለችውን ጥበብን ያመለክታል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በቁጥር 4-36 ጥበብ ለሕዝቡ ትናገራለች፡፡
እዚህ ላይ “ድምጽ” የሚወክለው የተነገሩትን ቃላት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቃላቶቼ ወደ ሰዎች ልጆች ናቸው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሁሉንም የሰው ልጆች የሚወክል ምትክ ስም ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ልምድ የሌለው ወይም የአእምሮ ብስለት የሌለው
“ጥበብ” የሚለው ረቂቅ ቃል የሚያመለክተው ጥበበኛ ሰው የሚያምንበትንና ድርጊቱን የሚፈጽምበት መንገድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበበኛ ሰው እንዴት እንደሚያደርግ ተማር” ወይም “ጥበበኛ መሆን ምን ማለት እንደሆነ ተማር” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ነገሮችን በአእምሮአችሁ መረዳት መጀመር አለባችሁ”
እዚህ ላይ “ከንፈሮች “ የሚወክለው የሚናገርበትን የሰውን አንደበት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለመናገር አንደበቴን ስከፍት” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ተገቢ የሆነ ወይም ፍትሃዊ
እዚህ ላይ “አፍ” የሚወክለው የሚናገረውን ሰው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናገራለሁ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰዎች ሊያምኑት የሚችሉት”
እዚህ ላይ “ከንፈሮች” የሚወክሉት የሚናገረውን ሰው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፋትን እጠላለሁ” ወይም “ክፉ ነገሮችን መናገር በእኔ ዘንድ የተጠላ ነው” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ክፋት” የሚለው ረቂቅ ስም የሚወክለው ክፉ ንግግርን ነው፡፡ (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“አፍ” የሚወክለው የሚናገረውን ሰው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ የማስተምራቸው ነገሮች” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
መልእክትን ማጣመም እውነተኛውን መልእክት ወደ ውሸት ለመለወጥ እንደ ተለዋጭ የተነገረ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውሸት አይደለም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እውነተኛ እና ግልጽ
ይህ አረፍተ ነገር እውቀትን የሚያገኙ ሰዎች የተናጋሪው ቃሎች ጽድቅ እንደሆኑ በቀላሉ ይረዳሉ የሚል ትርጉም አለው፡፡ እዚህ ላይ “ቃላቶች” የሚወክለው መልእክትን ወይም ትምህርትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጽድቅ ምን እንደሆነ እና ስህተት ምን እንደሆነ የሚያውቁ እኔ የማስተምረው ጽድቅ እንደሆነ ይረዳሉ፡፡” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እውነተኛ እና የሚታመን
“ብርን ለማግኘት ከመድከም ይልቅ ተግሳጼን ለመረዳት በብዙ ልትደክሙ ይገባችኋል”
እዚህ ላይ የምትናገረው በሴት የተመሰለችው ጥበብ አይደለችም፡፡ ይሁን እንጂ በዚህ ስፍራ ጥበብ ተናጋሪዋ እንደሆነች ለማሰብም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ጥበብ ከቀይ እንቁ እሻላለሁ፤ ምንም ዓይነት ሃብት ከእኔ ጋር አይስተካከልም” (ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ ጥቅሶች የሚለውን ይመልከቱ)
ብልሃት በዚህ ክፍል እንደ ሰው ተወክላለች፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጥንቃቄ ወይም መልካም ውሳኔ
“እውቀት” እና “ጥንቃቄ” የሚሉት ረቂቅ ስሞች በሌላ መንገድ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ እውቀት እና ጥንቃቄ ነኝ” ወይም “እኔ ብዙ ነገር አውቃለሁ፣ እኔ ጠንቃቃ ነኝ” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ለምንናገረውና ለምንሰራው ነገር ጥንቁቅ መሆን፤ ጉዳትን ላለመፍጠርና ሌሎችን ላለመጉዳት ጥንቁቅ መሆን
“ክፉ ንግግር”
ትክክለኛ ያልሆነ
“ጥበብ የተሞላ ሃሳብ”
አንድን ሰው ለመርዳት የሚሰጥ ሃሳብ
ጥሩ፣ ተዓማኒነት ያለው
እዚህ ላይ ጥበብ ማስተዋል እንደሆነች ተደርጋ ቀርባለች፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ማስተዋል አለኝ” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የከበሩ ሰዎች፣ በአንድ አገር ውስጥ ወሳኝ የሆኑ ቤተሰቦችን የሚመሩ አባላት
ይህ የሚያመለክተው ወንድማዊ ፍቅር ወይም ለጓደኛ ወይም ለቤተሰብ ያለንን ፍቅር ነው፡፡ ይህ በጓደኞችና በቤተዘመዶች መካከል ያለው ተፈጥሮአዊ ፍቅር ነው፡፡
ጥንቃቄ የተሞላበትና የማያቋርጥ ጥረት
“ብልጥግናና ክብር አለኝ”
ይህ “ሃብትና ክብር” ምን እንደሆነ ያብራራል፡፡ ይህ “ስለዚህ” በሚለው አያያዥ አረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ እኔ ለሚፈልጉኝ ዘላቂነት ያለው ሃብትና ጽድቅ እሰጣለሁ” (አያያዥ ቃላቶች የሚለውን ይመልከቱ)
“በትክክለኛው መንገድ የመኖር ችሎታ”
ጥበብ የምታፈራውና የምታመጣው ነገር
ጥበብ ካመጣችው ነገር የሚገኘው ትርፍ ወይም ጥቅም
በትክክለኛው መንገድ መኖር በትክክለኛው መንገድ እንደመራመድ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በትክክል እኖራለሁ” ወይም “ትክክል የሆነውን ነገር አደርጋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ “የጽድቅ መንገድ” የሚለውን ትርጉሙ ምን እንደሆነ የበለጠ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ፍጹም ፍትህ የሆነውን አደርጋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በታም ውድ የሆኑ ነገሮች የሚቀመጡበት፡፡ ጥበብ የተከታዮቿን መዛግብት በውድ ነገሮች የምትሞላ ሴት ተደርጋ ተገልጻለች፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔ እርሱ በቀድሞ ዘመን ከፈጠራቸው ነገሮች የመጀመርያው ነበርሁ
“በጣም ከረጅም ጊዜ በፊት”
“ዘመን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በጥቅሉ በጣም ረጅም ጊዜን ነው፡፡
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ሰራኝ”
“አስቀድሞ” የሚለው ቃል በጥቂቱ ረቂቅ በሆነ መንገድ ሊተረጎም ይችላ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ምድርን ከፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጥበብ መናገር ቀጥላለች፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የተራሮች መሰረት በቦታው ላይ ገና ሣይቀመጥ” ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡: አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተራሮችን መሰረት ገና ሳይሰራና በተገቢው ቦታቸው ሳያስቀምጣቸው በፊት” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢዚህ ላይ ጥበብ ስለራስዋ ትናገራለች፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እኖር ነበር”
አንድን ነገር መመስረት ማለት በማይናወጥ መሰረት ላይ ወደ ሕልውና ማምጣት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፈጠረ” ወይም “ሰራ”
ይህ የሚያመለክተው በባህር ላይ በመርከብ ውስጥ ያለ አንድ ሰው በሁሉም አቅጣጫ እንዴት ማየት እንደሚችል መነሻ ቦታ ማስቀመጥን ነው፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ውቅያኖስ”
ጥበብ መናገርዋን ቀጥላለች፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ ቋሚ ማንነት ማምጣት
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ምንጮችን በቀላይ ውስጥ ባጸና ጊዜ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
የጥንት ዕብራውያን ውቅያኖስ ውኃውን የሚያገኘው ከባህር ጣጭኛው ክፍል ውስጥ ካሉት ምንጮች ነው ብለው ያስተምሩ ነበር፡፡
ለውቅያኖሶች ዳርቻ በፈጠረላቸው ጊዜ፡፡ “የባህር ዳርቻ” ውቅያኖሶችን ከደረቅ መሬት ይለያቸዋል፡፡
“ምድር” የሚለው የዕብራይስጡ ቃል ብዙ ጊዜ “መሬት” የሚል ትርጉም አለው፡፡
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለምድር መሰረት ዳርቻ ባስቀመጠለት ጊዜ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
አሁንም ጥበብ እየተናገረች ነው፡፡ ጥበብ ከእግዚአብሔር አጠገብ እንደነበረች እየተናገረች ነው፣ ይህን ያለችው እግዚአብሔር ዓለምን ሲፈጥር የእርሱ ረዳት እንደነበረች ለማመልከት ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጠቃሚ ነገሮችን ማለትም የቤት እቃዎችንና ቤቶችን በሚገባ ለመስራት ለአመታት የሰለጠነ ሰው ነው፡፡
“እርሱ እንዲደሰት የማደርገው እኔ ነበርሁ፡፡” “ደስ” የሚለው ቃል እንደ ግስ መገለጽ የሚችል ረቂቅ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእኔ ምክንያት ደስተኛ ነበር” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የልማዳዊ ድርጊት ሃሳብን ወይም ቀጣይነት ያለው ሁኔታን ለመግለጽ የምንጠቀምበት መንገድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያለማቋረጥ” ወይም “ሁልጊዜ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ የፈጠረው መላው ዓለም” ወይም “እርሱ የፈጠረው በሙሉ”
ይህ የሚያመለክተው በአጠቃላይ የሰው ልጆችን በሙሉ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ሕልውና ያመጣቸው ሕዝብ በሙሉ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የልጆቹን ትኩረት ወደ ትምህርቱ መደምደሚያ እንዲያደርጉ ለማገዝ ነው፡፡
አሁንም ጥበብ ስለራስዋ እየተናገረች ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መንገዴን” የሚወክለው የጥበብን ባሕርይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ የማስተምረውን የሚያደርጉ” ወይም “የእኔን ምሳሌ የሚከተሉ ሰዎች” (ተላዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ግድየለሽ አትሁን” አማራጭ ትርጉም፡- “ትኩረት ለመስጠትህ እርግጠኛ ሁን” ወይም “ለመከተል እርግጠኛ ሁን” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ጥበብ ቤት እንዳላት ተገል ጧል፤ “መትጋት” ለሚለው ቃል ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉ፡- 1) ጥበበኛ ሰው እርስዋን ለማገልገል በማለዳ በጥበብ ቤት መግቢያ ሆኖ ይጠብቃል፣ ወይም 2) ጥበበኛ ሰው እርስዋ እንድትመጣና እንድታስተምረው በጥበብ ቤት መግቢያ ሆኖ ይጠብቃል፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
አሁንም ጥበብ ሰለራስዋ ትናገራለች፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሙሉ ሃሳቡ እንዲህ የሚል ነው፡- “እኔን ሊያገኘኝ ያልቻለ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሕይወት” የሚወክለው ሰውየውን ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች ጥበብ ለሰዎች መልካም ምክር የምትሰጥ ሴት ተደርጋ የተገለጸችበት ተምሳሌት ይጀምራሉ፡፡(ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሐፊው ስለ ጥበብ የራስዋን ቤት እንደሰራች ሴት አድርጎ ያቀርባታል፡፡ ቤትዋን ሠራች
ይህ ጥበብ እራት በምታቀርብበት ጊዜ ስጋቸው የሚበላውን እንስሳት የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእራት የሚቀርበውን ስጋ ለማዘጋጀት ፍሪዳዎችን አረደች” (ምትክ ስም እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በጥንቷ እስራኤል ሰዎች ብዙ ጊዜ የወይን ጠጅን ከውኃ ጋር ይደባልቁ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የወይን ጠጇን ከውኃ ጋር በመደባለቅ አዘጋጀች” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርስዋ ማዕድዋን አዘጋጀች”
እነዚህ ቁጥሮች እንደ ሴት የቀረበችውን የጥበብን መልእክት ማቅረብ ይጀምራሉ፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሰራተኞች ወደ ውጭ ሄደው ጥበብ ወዳዘጋጀችው ድግስ እንዲመጡ ሰዎችን ጋበዙአቸው፡፡
ጥበብን የመሰሉ የተከበሩ ሴቶችን የሚያገለግሉ ወጣት ሴቶች ወይም ልጃገረዶች፡፡
“እርስዋ አወጀች” ወይም “እርስዋ ጥሪ አደረገች” አማራጭ ትርጉም፡- “እርስዋ ደጋግማ በመጮህ ጥሪዋን አስተላፈች”
ግብዣው በሁሉም ሰዎች ዘንድ በሚገባ መደመጥ እንዲችል ከፍ ባለ ድምጽ የተላለፈው በከፍተኛ ስፍራ ላይ ነው፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች የሚገልጹት በሕይወታቸው የበለጠ ጥበብ የሚያስፈልጋቸው ተመሳሳይ ዓይነት ሰዎችን ነው፡፡ በዚህ ስፍራ ጥያቄው የቀረበው እንዲህ ለመሰሉ ለሁሉም ሰዎች ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- አላዋቂ የሆነ ማንኛውም ሰው፣ አእምሮ የጎደለውም ሁሉ ይምጣ”
“ልምድ የሌለው ወይም የአእምሮ ብስለት የሌለው”
“መንገዱን ይተውና ወደ ቤቴ ይምጣ”
እነዚህ ቁጥሮች የጥበብን መልእክት ማስተላለፍ ቀጥለዋል፡፡
እነዚህ ትእዛዛት በሙሉ በብዙ ቁጥር የተገለጡ ናቸው፤ ጥበብ በአንድ ጊዜ ለብዙ ሰዎች ጥሪ እያደረገች ነው፡፡
በጥንትዋ እስራኤል ሰዎች ብዙ ጊዜ የወይን ጠጅን ከውኃ ጋር ይደባልቁ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- የወይን ጠጅዋን ከውኃ ጋር በመደባለቅ አዘጋጀች” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የአላዋቂ ድርጊቶች አንድ ሰው ትቶት ሊሄድ እንደሚገባ ስፍራ ተደርጎ ተገልጿል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አላዋቂነት የተሞላ ባህርይህን ተው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ልምድ የሌለው ወይም የአእምሮ ብስለት የሌለው ሰው ድርጊቶች”
እዚህ ላይ ጥበብን የመረዳት ሂደት አነድ ሰው ሊከተለው የሚችለው መንገድ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበበኛ ሰው ያለው የሕይወት ዘይቤ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቁጥሮች የጥበብን መልእክት ማስተላለፍ ቀጥለዋል፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረታዊነት የሚናገሩት ተመሳሳይ ነገር ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
በልምድ ሰዎች ላይ የሚያፌዝ ሰው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ ሌሎች ሰዎች የስድብ ነገሮችን የሚናገር ሰው” ወይም “የሌሎች ሰዎችን ስም ማጥፋት የሚወድ ሰው”
“መጥፎ ምላሽ ይቀበላል”
“የሚያስተካክል”
“አታርመው”
እነዚህ ሁለት ትእዛዛት በእርግጥ የሚወክሉት ቅድመ ሁኔታ ያለበት ሃሳብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለጠቢብ ሰው ብትሰጠው፣ እርሱም … ለጻድቅ ሰው ብታስተምረው፣ እርሱም”
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረታዊነት የሚናገሩት ተመሳሳይ ነገር ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ለጠቢብ ሰው ምክርን መስጠት ነው፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዘህ ቁጥሮች የጥበብን መልእክት ይፈጽማሉ፡፡
ይህንን በምሳሌ 1፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዘመንህን እኔ አበዛዋለሁ” ወይም “እኔ ብዙ ዘመን እንድትኖር አደርግሃለሁ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ጥበብ እንደ ሴት ተመስላ እዚህ መናገር ቀጥላች፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ጥቅም ላይ የዋሉትም ጥበብ ያላትን ታላቅ ጥቅም አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ጥበብ ስለ ሕይወት ዕድሜ ቁሳዊ ነገሮች እነደሆኑ አድርጋ ትናገራለች፡፡ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ለአንተ የሕይወት ዕድሜ እጨምርልሃለሁ” ወይም “ረጅም ዕድሜ እንድትኖር አደርግሃለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሃሳቦች ሰዎች ከጥበባቸው የተነሳ ለራሳቸው ጥቅም እንደሚያገኙ ፌዘኞች ደግሞ ከባህርያቸው የተነሳ እንደሚሰቃዩ የሚናገሩ ይመስላሉ፡፡
ይህ ከመጥፎ ባሕርዩ የተነሳ ሰው የሚመጣበትን መዘዝ አንድ ሰው በጀርባው ሊሸከመው የሚገባው ከባድ ሸክም እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የሚቻል ከሆነ “ሞኝነት” የሚለውን “ሞኝ ሴት” እና በተመሳሳይ መግለጫዎች ተርጉመው፡፡ ይሁን እንጂ በዚህ ምዕራፍ የቀደሙ ክፍሎች ላይ እንደነበረው ቋንቋው ለጥበብ የሰው ባህርይ እንዲሰጣት የሚፈቅድ ከሆነ ለሞኝነትም የሰው ባህርይ እንዲሰጣት ሊፈቅድ ይችላል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት መግለጫዎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ የተደጋገሙት ሞኝ ሴት ምን ያህል የማትጠቅም እንደሆነች ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርስዋ አንዳች ነገር እንኳ በጭራሽ አታውቅም” (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ከልምድ አልተማረችም” ወይም “ወጣትና አላዋቂ ናት”
ይህ ፈሊጥ ሲሆን “የራሳቸውን ጉዳይ ብቻ የሚያስቡትን” ወይም “የራሳቸውን ስራ ብቻ የሚያስቡትን” ለማሳየት ይመስላል፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ልምድ የሌለው ወይም የአእምሮ ብስለት የሌለው ነው”
“ይህንን መንገድ ይተውና ወደዚህ ይምጣ”
ይህች በምሳሌ 9፡13 ላይ የተዋወቀችው ሞኝ ሴት ናት፡፡
“እነዚህ ጥበብ የሌላቸው” ወይም “እነዚህ ጠቢባን ያልሆኑ”
ይህች ሞኝ ሴት ከእርስዋ ጋር ከተኙ ደስተኛ እንደሚሆኑ ለወንዶች ለመናገር ስለ ተሰረቀ ውኃ እና በምስጢር ስለተበላ እንጀራ አስደሳችነት ትናገራለች፡፡ ይህ በተነጻጻሪ ዘይቤ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡- “የሰረቅኸው ውኃ እና በምስጢር የበላኸው ደስ እንደሚያሰኝህ ሁሉ ከእኔ ጋር ብትተኛ በእኔ ደስ ትሰኛለህ፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ወደ እርስዋ የሄዱ ወንዶች አሁን ሞተዋል”
“ሲኦል” የሚያመለክተው የሙታን ዓለምን ነው፡፡
በምዕራፍ 10 የሚገኙ ብዙ ቁጥሮች ትይዩነትን ያነጻጽራሉ፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ከምዕራፍ 1-9 ካለው መግቢያ በኋላ ምዕራፍ 10 የምሳሌዎችን ማለትም ጥበብን የሚያስተምሩ አጫጭር ትምህሮችን ስብስብ ማቅረብ ይጀምራል፡፡
በጊዜ ሂደት የተከማቸ
እዚህ ላይ “ነፍስ” የሚለው ሰውየውን የሚያመለክት ነው፡፡ ይህ በአዎንታዊ ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ጽድቅ የሚያደርጉትን ሰዎች የሚበሉት እንጀራ እንዲኖራቸው ማረጋጋጫ ይሰጣቸዋል” (ተዛምዶአዊ እና ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
“እጅ” የሰውን ብርታትና ችሎታ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለመስራ ፈቃደኛ ያልሆነ ሰው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እጅ” የሰውን ብርታትና ችሎታ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በትጋት የሚሰራ ሰው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ራስ” የሰውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእነርሱ ይሰጣል” (ፈሊጥ እና ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“አፍ” ሰውየው የተናገረውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኃጢአተኛ የሚናገራቸው ቃላቶች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እውነትን ይደብቃል
“ስም” የሚለው ቃል የሰውየውን ዝና ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም “ትውስታ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ይጠፋል” ወይም “ከጥቅም ውጭ ይሆናል”
ቀጥተኛ ያልሆነ፤ የተንሻፈፈ፤ የማይታመን፤ አታላይ
“በዓይን መጥቀስ” በሌላ ሰው ላይ ጭካኔ ለመፈጸም ምስጢራዊ ምልክትን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሰውነት እንቅስቃሴ ምልክት የሚሰጥ” (ምሳሌያዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
የወደቀ ሰው ወደ ታች እንደ ተጣለ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ሌሎች ይጥሉታል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አፍ” ሰውየው የተናገረውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጻድቅ ሰው ንግግር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአጠቃላይ ጻድቅ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጻድቅ ሰዎች” (ብዙ ገላጭ ስም ሐረጎች የሚለውን ይመልቱ)
የዚህ ሰው ንግግር የውኃ ምንጭ በደረቅ መሬት እንደሚያደርገው እንዲሁ ሕያዋን እንስሳትን ወይም ሰዎችን በሕይወት የሚያኖር ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ክፉ ሰው ጉዳት የማያደርሱ ነገሮችን ይናገራል ነገር ግን በሌሎች ሰዎች ላይ ግፍ ለማድረግ ያቅዳል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አፍ” የሰውየውን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የክፉ ሰው ንግግር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይክ በአጠቃላይ ክፉ ሰዎችን በሙሉ ይወክላል፡፡ (ብዙ ገላጭ ስም ሐረጎች የሚለውን ይመልቱ)
ፍቅር ጠብን ከማባባስ ይልቅ በሰዎች መካከል ያለውን ችግር እንደሚያስታግስ ሰው እንዲሁ ታደርጋለች፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልቱ)
“ከንፈርየሰውየውን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚያስተውል ሰው በሚናገረው ውስጥ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በትር” ጠንካራ የሆነ አካላዊ ቅጣት ይወክላል፣ “ጀርባ” ደግሞ ቅጣቱን የሚቀበለውን ሰው ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አእምሮ የጎደለው ሰው ጠንካራ ቅጣት ያስፈልገዋል” (ተዛምዶአዊ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“አፍ” ሰውየው የሚናገረውን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሞኝ ሰው የሚወጣ ንግግር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሃብት እንደ አስተማማኝ ስፍራ የተወከለበት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእርሱ ደህንነት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላቶች ብዙውን ጊዜ የሚያመለክቱት ሰራተኛ የሚከፈለውን ገንዘብ ነው፡፡ እዚህ ላይ ትክክለኛውን ነገር የመስራት ወይም ደግሞ ትክክለኛ ያልሆነውን ነገር የመስራት ውጤት ይወክላሉ፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጥበብ ያለበትን ምክር የሚታዘዝ ሰው ረጅምና ደስተኛ ሕይወት ይኖረዋል”
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብ የተሞላበት ምክር የማይቀበል ሰው ግን ጥሩ ሕይወት አይኖረውም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከንፈር” ሰውየው የሚናገረውን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውሸትን ይናገራል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ አዎንታዊ ሃሳብን አጽንዖት ለመስጠት አሉታዊ ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ኃጢአት አለበት” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
“ምላስ” ሰውየው የተናገረውን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጻድቅ ሰው የተናገረው ማንኛውም ነገር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ብር” ውድ ዋጋ ያላቸውን ነገሮች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እጅግ በጣም የከበረ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ምላስ” ሰውየው የሚናገረውን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጻድቅ ሰው ንግግር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እንዲጎለብቱ ወይም ጠንክረው እንዲያድጉ
ጨዋታ ሰዎች ለመዝናናት የሚፈጽሙት ተግባር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኞች ክፉ ነገር በማድረግ ይደሰታሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድን ሰው ያሸንፋል
ዐውሎ ነፋስ እንደሚመጣና ማንኛውንም ነገር እንደሚያጠፋ ክፉ ሰዎችም እንዲሁ ይጠፋሉ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“መሠረት” አርማታን ወይም ሰዎች የሚገነቡት የአንድ ነገር መጀመርያን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለረጅም ጊዜ ለሚቆይ ነገር መጀመርያው ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሆምጣጤ” እና “ጢስ” የሰውን ጥርስ እና ዓይን የሚጎዱ ነገሮችን የሚወክሉ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰነፍን ሰው አንድ ነገር እንዲያከናውን መላክ የሚቆጠቁጥና የሚያሳዝን ነው” (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ምግብ ለማጣፈጥና ሳይበላሽ ለመጠበቅ የሚረዳ የሚኮመጥጥ ፈሳሽ ነው
“እድሜ” አንድ ሰው የሚኖርበትን ጊዜ የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የክፉ ሰው የሕይወት ዘመን” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እድሜ” የሚወክለው ሰው የሚኖርበት ዘመን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የክፉ ሰው የሕይወት ዘመን” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስና በአዎንታዊ መንገድ ሊገለጽ ይችላ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዋስትና አለው” (ምፀት እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“አፍ” የሰውየውን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከጻድቅ ሰው ንግግር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ምላስ” የሰውየውን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ውሸት የሚናገሩትን ሰዎች አንደበት ይዘጋል” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከንፈሮች” የሰውየውን ንግግር ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጻድቅ ሰው ደስ የሚያሰኝ ነገር እንዴት እንደሚናገር የውቃል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“አፍ” የሰውየውን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- የክፉ ሰው ንግግር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
በምዕራፍ 11 ውስጥ ያሉ ብዙ ቁጥሮች ትይዩነትን ያነጻጽራሉ፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ሚዛን” በስምምነት የሚደረግ ትክክለኛ መለኪያን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር አታላይነት ያለበትን መለኪያ ይጠላል” ወይም “እግዚአብሔር ሰዎች አታላዮች ሲሆኑ ይጠላል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ትክክለኛ ሚዛን” በስምምነት የሚሆን ልክነትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን እርሱ በሀቀኛ መንገድ ይደሰታል” ወይም “ነገር ግን እርሱ ሰዎች ሀቀኛ ሲሆኑ ይደሰታል”
የስም ቅጽል እንደ መደበኛው ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወስላቶች ሰዎች” ወይም “እነዚያ ወስላቶች የሆኑ ሰዎች” (የስም ቅጽል የሚለውን ይመልቱ)
“የቁጣ ቀን” እንደ “የእግዚአብሔር ቀን” ወይም “የፍርድ ቀን” ወይም “የመጨረሻው ቀኖች” የመሳሰሉት ወሳኝ ጊዜያትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለፍርድ ሲመጣ ሰው ሀብቱ ምንም ሊያደርግለት አይችልም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ግልጽ አቅጣጫ አለው”
እነዚህ የስም ቅጽሎች እንደ መደበኛው ቅጽል ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ክፉዎች …. እነዚህ ወስላቶች” (የስም ቅጽል የሚለውን ይመልቱ)
“እነዚህ ክፉ ስራ የሚሰሩ ሰዎች በምኞታቸው ይጠመዳሉ”
እምነት ለማጥፋት ዝግጁ የሆኑ፤ ከሃዲዎች፤ አታላዮች
“በራሱ ኃይል የነበረው ትምክህት”
“ይጠፋል”
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጽድቅን የሚያደርግ ሰው እግዚአብሔር ከመከራ ይጠብቀዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“መከራ ይመጣበታል”
“አንደበት” የሰውየውን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የአምላክ የለሽ ሰው ቃሎች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ከተማ” ማህበረሰቡን ወይም ሕዝቡን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቡ ይበለጽጋል ዌም “ሕብረተሰቡ ባለጠጋ ይሆናል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“አንደበት” የሰውየውን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የክፉ ሰዎች ንግግር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ይሰውራል” በተቻለ መጠን ነገሮች እንዳይገለጡ መጠበቅን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አይናገርም” ወይም “ስለ ጉዳዩ አያወራም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ድርጊትን በምሪት ለማከናወን ሃሳብ የሚሰጡ ሰዎች፤ አማካሪዎች
“መስጠት የማይፈልግ ሰው”
ሃዘኔታ ወይም ርህራሄ የሌላቸው ሰዎች፤ አረመኔ ሰዎች
“እነዚህ ለሃብት የሚሳሱ ናቸው”
“ያ ሰው”
“መዝራት” የበለጠ ለማግኘት መበተንን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትክክል የሆነውን ነገር ይበትናል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“መሰብሰብ” ማግኘት ወይም መሸከፍን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእርግጠኝነት ወሮታን ይቀበላል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ያ ሰው”
“ከክፋት በኃላ የሚከተል” ወይም “ክፋትን ለማድረግ የሚፈልግ”
“ልብ” የሰውን ስሜት፣ አመለካት እና ተነሳስቶት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሃሳብ ያላቸው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ አዎንታዊውን አጽንዖት ለመስጠት አሉታዊውን ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእርግጠኝነት ይቀጣል” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
Like a gold ring … without discretion ማስተዋል የሌላት ቆንጆ ሴት ከማይጠቅምና ከማይስማማ በዓሳማ አፍንጫ ካለ የወርቅ ቀለበት ጋር ተነጻጽሯል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
x
ይህ በቸርነት በመስጠት የበለጠ ባለጠጋ ለሆነ ሰው ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንዳንድ ሰዎች ለሌሎች በነጻ ይሰጣሉ፣ እንዲህም ሆኖ ግን የበለጠ ባለጠጋ ይሆናሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰው እህል እንዲበቅል ዘርን እንደሚበትን ግልጽ ማድረግ ያስፈልግሃል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ዘር የሚበትን ሰው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ እና ተተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የበለጠ ያገኛል”
ይህ ባለመስጠት ባለጠጋ መሆን እንደሚችል የሚያስብን ሰው ይወክላል፡፡
“የበለጠ ያገኛል”
“ያ ቸር ሰው” ወይም “ማንኛውም ሰው”
ይህ ድሆችን ከመርዳት ይልቅ ሀብትን የሚያከማች ሰውን ይገልጻል፡፡
“አክሊል” እህል ለመሸጥ ፈቃደኛ ለሆነው ሰው የሚሰጠውን ወሮታ ወይም ሽልማት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልካም ስጦታዎች እንደ ክብር አክሊል ለሚሸጥ ሰው ይሰጠዋል” ወይም “የሚሸጥ ሰው በብዙ በረከቶች ይከበራል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በጥንቃቄና በማያቋርጥ ጥረት የሚፈልግ ሰው
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ “ይወድቃል” ጥፋትን እና ውድቀትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይጠፋል” ወይም “ለወደፊት ክፉ ነገር ይጠብቀዋል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቅጠል” እድገትንና ባለጠግነትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጽድቅን የሚያደርጉ ሰዎች ጤነኛ ቅጠል እንደሚያድግ እንደዚሁ ይበለጽጋሉ” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጽድቅን የሚያደርጉ ሰዎች ያድጋሉ ወይም ይበለጽጋሉ ማለት ነው፡፡
“ነፋስ” ለማይጨበጥ ነገር ወይም ዋጋ ለሌለው ነገር የቆመ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንም አይወርስም” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ጽድቅን የሚያደርግ ሰው የሕይወት ፍሬን ከሚያፈራ ዛፍ ጋር ተነጻጽሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጽድቅን የሚያደርጉ ሰዎች ለራሳቸውና ለሌሎች ሰዎች ሕይወትን ያመጣሉ” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን በምሳሌ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልት፡፡
“ከዚያም የበለጠ”
ጸሐፊው በዚህ ምዕራፍ በሙሉ ትይነትን ይጠቀማል፡፡
ከቁጥር 5-15 ያለው ጥበብንና ሞኝነትን ያወዳድራል፡፡
“ማንም ሰው”
“ሊያደርግ የሚገባውን ነገር ሊነገረው የማይወድ ሰው”
“ሞኝ ነው” ወይም “ጥበብ የሌለው ነው”
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ነገር በማድረግ ማንም ሰው ዋስትናና ጥበቃ ሊኖረው አይችልም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“አይነቀልም” እንደ ተክል ወይም ዛፍ ከምድር መነቀልን ይወክላል፡፡ ጽድቅ የሚያደርጉ ሰዎች ላይ ይህ አይሆንም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥልቅ ስር እዳላቸው ተክሎች ጽኑ ናቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ዘውድ አንድ ሰው ሊቀበለው የሚችለውን ታላቅ ክብር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልካም ሴት ለባሏ የታላቅ ክብር ምልክት ናት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አጥንትን የሚያበሰብስ በሽታ የሰው ሕይወት መበለላሸትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚስት አሳፋሪ ተግባር የባሏን መልካም ተጽዕኖና ደስታ ያጠፋል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሌሎችን ሰዎች ለመጉዳት ክፉ ሰዎች የሚናገሩት አታላይ ነገር ቃሎቻቸው አንድን ሰው በድንገት ለመግደል እንደሚጠብቁ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰዎች የሚናገሩት ቃል አንድን ሰው በድንገት ለመግደል እንደሚጠብቅ ሰው ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከቅን ሰው የሚገኝ ምክር ሰዎችን በደህንነት ይጠብቃቸዋል”
“ጻድቅ ሰው” ወይም “ታማኝ ሰው” ወይም “ፍትህ የተሞላ ሰው”
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ክፉ ሰዎችን ይገለብጣሉ” ወይም “ሰዎች ክፉ ሰዎችን ከስልጣናቸው ያስወግዱአቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙ ጊዜ በዘይቤአዊ አነጋር ቅድመ አያቶችን፤ የትውል ሀረግን ወይም ሌሎች ዘመዶችን ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቤተሰብ” ወይም “የትውልድ ሀረግ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ጥበብ ያላቸውነ ሰዎች ያወድሳሉ (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ክፉ ሃሳብ ሁልጊዜ የሚያስብን ሰው ይጠላሉ” ወይም “ሰዎች መልካምን ነገር አጣምሞ በመጥፎ የሚለውጥን ሰው ይጠላሉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስልጣንና ዝና የሌው ሰው መሆን ይሻላል”
“ለሌሎች መከራን ያስከትላል”
“ዋጋ የሌለው እቅድ” ወይም “ዋጋ የሌላቸው ስራዎች”
ይህ የሰውን ድርጊትና ሃሳብ ያመለክታል፡፡ በዛፍ ላይ ያለ ፍሬ ዛፉ ምን እንደሆነ እንደሚያሳይ ሁሉ እንደዚሁ በተመሳሳይ መንገድ የሰው ቃላቶችና ድርጊቶች የሰውየው ባሕርይ ምን እንደሚመስል ያሳያል፡፡
“ይጠመዳል” በወጥመድ መያዝን ወይም ደግሞ መታለልን ይወክላል፡፡ ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰው የሚናገራቸው ነገሮች ራሱን ያጠምዱታል” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእጁ ስራ” የሚለው ሀረግ የጉልበት ስራን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልካም ስራው ዋጋ እንዲቀበል እንደሚያደርገው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ በራሱ ግንዛቤ፣ አስተሳሰብ ወይም ትውስታ የሚለውን ሃሳብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በራሱ አመለካከት” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ጥበብ ያለባቸው ሃሳቦች
“ጥበበኛ ነው” ወይም “ጥሩ ግንዛቤ አለው”
“እንደሚዋጋ ሰይፍ” የሚለው ሀረግ ሌላ ሰው የሚጎዳ ጭካኔ የተሞሉ ቃላቶችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው እንደሚገባ ሳያስብ የሚናገረው ንግግር እንደ ስለታም ሰይፍ ሰውን ሊጎዱ ይችላሉ፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ምላስ” ሰውየው የሚናገረውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበበኛ ሰዎች የሚናገሩት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ያጽናናል እና ይፈውሳል”
“አያገኘውም” የሚለው አሉታዊ ቅርጽ የመከራን (ሊመጡ የሚችሉ ክፉ ነገሮችን) ሃሳብ ይሰርዘዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልካም ነገሮች ይመጣሉ (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
“ከንፈር” የሰውየውን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “Yahweh detests those who tell lies” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“የሚያውቀውን ሁሉ አይናገርም”
“እጅ” ሰውየው የሚሰራውን ስራ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትጉ ሰዎች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“የጉልበት ስራ” ሰውየው ሊሰራው የሚፈልገውን ነገር ለመስራት ነጻነት የሌለው መሆኑና በግዴታ ሊሰራው የሚገባውን የሚገልጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ባርያ ይሆናል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም ከባድ የፍርሃት ወይም ስጋት፣ ትካዜ ስሜት
“ማዋረድ” አንድ ሰው በነጻነት እንደሚገባ እንዳይንቀሳቀስ ለማድረግ በጣም ከባድ ሸክም በሰውየው ላይ የመጫን ሃሳብን ይወክላል፡፡ ይህ ሀረግ አንድን ሰው እንዲያዝን ወይም እንዲጨነቅ ማድረግ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዲያዝን ወይም እንዲጨነቅ ማድረግ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቃል” የሚለው ረቂቅ ስም “ተናገረ” በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን ሌሎች ለእርሱ በደግነት ሲናገሩ እንደገና ደስተኛ ይሆናል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እንስሳ” በአደን ጊዜ የተያዘና የታረደ እንስሳ ማለት ነው፡፡ “መጥበስ” የሚለው ደግሞ ምግብን የማዘጋጀት መንገድ ነው፡፡
“ዋጋው የከበረ መዝገብ”
እዚህ ላይ “ይሰማል” የሚለው በተግባር ለመፈጸም ማድመጥን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበበኛ ልጅ ይታዘዛል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መስማት” የተነገረውን በተግባር ለመፈጸም ትኩረት መስጠትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተግሳጽ አይማርም” ወይም “ቢገሰጽም እንኳአይታዘዝም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ፍሬ” ሰውየው የተናገረውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከአንደበቱ ቃላቶች” ወይም “ከተናገረው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
የአንድ ነገር አምሮት ወይም ፍላጎት
ይህ የስም ቅጽል እንደ መደበኛ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠማማ ሰው” (የስም ቅጽል የሚለውን ይመለከቱ)
አዚህ ላይ “አፍ” ሰውየው የሚናገረውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተናገረው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ከንፈሮችን መክፈት መናገርን ይወክላል፣ ከንፈሮችን ያለ ልክ መክፈት ደግሞ በተደጋጋሚ መናገር ወይም ብዙ መናገርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ይናገራል” ወይመ “በተደጋጋሚ ይናገራል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን በምሳሌ 13:2 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
“በብርቱ ይፈልጋል ነገር ግን ምንም አያገኝም”
እዚህ ላይ ምኞት” ፍላጎትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትጉ ሰዎች በሙላት የሚረካ ሕይወት ይኖራቸዋል” ወይም “ትጉ መሆን ሰወች በሙላት እንዲረኩ ያደርጋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
በጥንቃቄ እና በማያቋርጥ ጥረት የሚሰሩ ሰዎች
ብርቱ የሆነ የጥላቻ ስሜት የሚፈጥር
“ጽድቅ” በእግዚአብሔር ተቀባይነት ያለው የሕይወት ዘይቤን ይወክላል፡፡ ይህ የሕይወት ጥራት እንደሚጠብቅ ሰው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእግዚአብሔር ተቀባይነት ያለው የሕይወት ዘይቤ ይጠብቃል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መንገድ” አንድ ሰው ሕይወቱን እንዴት እንደሚመራ የYሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአናነኗር ዘይቤአቸው ያለ ነውር የሚሄዱ” ወይም “ሀቀኝነት የተሞላ ሕይወት የሚኖሩ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ኃጢአተኝነት” ክፋት የተሞላ የሕይወት ዘይቤን ይወክላል፡፡ ይህ የሕይወት ዘይቤ ኃጢአት የሚሰሩትን ሰዎች እንደሚጥል ሰው ተገልጧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፋት ኃጢአተኞችን ከስኬታማ መንገድ ያርቃቸዋል” ወይም “ክፋት የኃጢአተኞችን ሕይወት ያከስራል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ራሱን ባለጠጋ የሚያስመስል ሰው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ከእርሱ ለመስረቅ ማንም ሰው አያስፈራራውም ምክንያቱም ማንም ሰው ሊሰርቀው የሚችለው አንዳች ነገር የለውም 2) ሰዎች ሲያስተካክሉት ፈጽሞ አይሰማም ምክንያቱም ቢቀጡትም አንዳች የሚያጣው ነገር የለም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተግሳጽ ፈጽሞ አይሰማም”
እዚህ ላይ ብርሃን የጻድቅ ሰውን ሕይወት ወይም መልካ ባህርይ ይወክላል፤ “ደምቆ መብራት” ደግሞ ሰዎች ደስ እንዲሰኙ ማድረግን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጻድቅ ሰው ሕይወት ሰዎችን እንደሚያስደስት በብርሃን ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ መብራት የክፉ ሰው ሕይወት ወይም ባህርይ ይወክላል፣ “ይጠፋል” ደግሞ እሳቱ ይቆማል ለማለት ጥቅም ላይ የዋለ ፈሊጥ ነው፡፡ የሚጠፋው መብራት የሰውየውን መሞት ወይም የሰውየው ሕይወት ደስታ አልባ መሆኑን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የክፉ ሰዎች ሕይወት እሳቱ መንደድ እንደሚያቆም መብራት ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ትዕቢት ሁልጊዜ ጠብን ያመጣል”
“ይሰውራሉ” ወይም “ይከተላሉ”
የሚጠቅሙና የሚያግዙ ሃሳቦች
“ሀብት ይቀንሳል” ወይም “ሀብት ቀስ በቀስ እየጠፋ ይሄዳል”
“በእጁ እየሰራ” የሚለው ሀረግ ከአእምሮ ወይም ከሌሎች የስራ ዓይነቶች ይልቅ በጉልበት የሚሰራ ስራን ይወክላል፡፡ ብዙ ሰዎች የጉልበት ስራን አነስተኛ ዋጋ ይሰጡታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአካላዊ ብርታት መስራት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ገንዘብ ከሚያድግ ዛፍ ጋር ተነጻጽሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገንዘቡ እንዲጨምር ያደርጋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ተስፋ” አንድ ሰው ለወደፊት የሚጠብቀውን ነገር ይወክላል፡፡ ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው አንድ ነገር ተስፋ እያደረገ ነገር ግን ያን ተስፋውን ለረጅም ጊዜ ሳይቀበል ሲቀር” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
የሰውን ልብ መስበር ያንን ሰው በሀዘን ስሜቱን መጉዳት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥልቅ ሃዘን ያስከትላል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ተስፋ ያደረጉትን ነገር ሲቀበሉና በጣም ደስተኛ ሲሆኑ የተስፋቸው መሳካት ሕይወት እንደሚሰጥ ዛፍ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተሳካ ተስፋ እንደ ሕይወት ዛፍ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሕይወት የሚሰጥ ዛፍ” ወይም “ፍሬው ሕይወትን የሚያቆይ ዛፍ፡፡” ይህንን በምሳሌ 3:18 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትእዛዝ የሚያከብርን ሰው ወሮታ ይከፍሉታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ምንጭ የተትረፈረፈ የውኃ ምንጭ ነው እናም በዚህ የሚወክለው የሕይወት ምንጭን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሕወይት የተትረፈረፈ ምንጭ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ወጥመድ” የሚገድል አደጋን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ሞት የሚመራ ወጥመድ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የሰው ባህርይ ወይም ጠባይ አንድ ሰው የሚጓዝበት መንገድ ወይም አቅጣጫ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ በራሳቸው ክፋት ውድቀት የሚደርስባቸው ሰዎች ዘመናቸውን ሁሉ ቢጓዙ የማያልቅ መንገድ ወይም ጉዞ ላይ እንደሆኑ ተደርጎ ተንግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን የከዳተኞች ባህርይ በራሳቸው ላይ ጥፋት ያመጣባቸዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የስም ቅጽል በመደበኛው ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከዳተኛ ሰው” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
“መግለጥ” በማንኛውም ሰው ፊት ማሳየት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኝ ሞኝነቱን ለሁሉም ሰው ያሳያል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“አይታመንም” ወይም “ክፉ ነገር ያደርጋል”
“ታማኝ መልእክተኛ” ወይም “ታማኝ ወኪል”
ይህ “እርምት” የሚለው ረቂቅ ስም በድርጊት ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው ሲያርመው በሚገባ ይማራል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ደስ ያሰኛል” ወይም “ደስታን ያመጣል”
የአንድ ነገር ፍላጎት ወይም አምሮት
“መከራ ይገጥመዋል” ወይም “ጥፋት ይመጣበታል”
“ክፉ ነገር” እንደ ሩጫ ችሎታ የሰው ልጅ የሚከታተል መጥፎ ባህርይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኃጢአተኞች የትም ቢሄዱ መከራ ይገጥማቸዋል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ጻድቅ ሰዎችን በመልካም ነገር ይባርካቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የወንድ ልጆቹ ወንድ ልጆች” ወይም “የልጆቹ ልጆች” ወይም “ዘሮቹ”
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጽድቅን የሚያደርግ ሰው ኃጢአተኛ ያከማቸውን ሀብት ይቀበላል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ምግብ ለማምረት ያልተዘጋጀ እርሻ” ወይም “ዘር ለመዝራት ያልተዘጋጀ ባዶ እርሻ”
“ተጠራርጎ ይወሰዳል” የሚለው አንድን ነገር ሙሉ በሙሉ ማስወገድን ያመለክታል፡፡ ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን የፍትህ መጓደል ያንን ምግብ ይወስደዋል” ወይም “ነገር ግን ፍትህ የማያደርጉ ሰዎች ምግቡን ይወስዱታል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱን ለመገሰጽ ይተጋል”
“ራሱን አጠገበ” ወይም “ፍላጎቱን አረካ”
እዚህ ላይ “ሆድ” የሚለው የሰውየውን ፍላጎት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰው ሁልገዜ በጣም እንደተራበ ነው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤቷን ትገነባለች” ወይም “ቤቷን የተሻለ አድርጋ ትሰራለች”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ይህ ቃል በቃል ቤቷን ማለትም የምትኖርበትን ሕንጻ ሊያመለክት ይችላል” ወይም 2) ቤተሰቧን ሊያመለክት ይችላል፡፡
ይህች ሴት “በእጇ” ተወክላለች፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በራሷ” ወይም “በባህርይዋ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“ብልሃተኛ ሴት … ሞኝ ሴት”
“ይሄዳል” የሚለው የሰውየውን የአኗኗር ዘይቤ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕይወቱን በትክክለኛነት እና በታማኝነት ይመራል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“አያከብረውም” ወይም “እንደሚጠላው ያመለክታል”
“በመንገዱ” የሚለው ታማኝ ያልሆነውን ሰው ያመለክታል፣ “ይንቀዋል” የሚለው ደግሞ እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡
አፍና ከንፈር ሁለቱም ሰውየው የተናገረውን ነገር ያመለክታል፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ቅርንጫፍ ከሌላ ነገር የሚወጣ ነገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትዕቢቱ የሚያመጣው ነገር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል በእርግጥ ብዙ ቁጥር ነው፡፡ “ጥበበኛ ሰዎች” ወይም “ጥበበኛ ሕዝብ”
“ከጉዳት ትጠብቃቸዋለች” ወይም “በደህንነት ትጠብቃቸዋለች”
“ገንዳ” ለእንስሳት መኖ የሚቀርብበት ትልቅ እቃ ነው
“ጥሩ ምርት”
“ጉልበት” በሬ ሊሰራ የሚችለውን ጠንካራ ስራ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሬ በሚሰራው ስራ ምክንያት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የንግግር ዘይቤ ያለማቋረጥ እንደሚዋሽ ለማሳየት “ይለፈልፋል” የሚለውን ቃል ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜ ይዋሻል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ) ይህንን በምሳሌ 6:19 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
“ጥበብ በዚያ አትገኝም” ወይም “ነገር ግን ጥበብን አያገኝም”
“በቀላሉ ትገኛለች” ወይም “ያለ ምንም ችግር ያገኛታል”
“ጥበበኛ የሆነ ሰው” ወይም “ግንዛቤ ያለው ሰው”
“ከንፈር” የሚለው ቃል ሰውየው የተናገረውን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከንግግሩ” ወይም “ከሃሳቡ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጥሩ ግንዛቤና አመለካት ያለው
“መንገድ” የሚለው ቃል የሰውየውን የሕይወት ዘይቤ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ባህርዩ” ወይም “እንዴት እንደሚኖር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
የሞኞች ሞኝነት እነርሱ ሞኞች ሆነው ሳለ ጥበበኞች እንደሆኑ ያስባሉ፡፡
“በኃጢአት” ወይም “የኃጢአት መስዋዕት” በእነዚህ ሀረጎች በስተጀርባ ያለው ትርጉም እንዲህ የሚል ነው፡- ሞኞች ለበደሉት በደል እግዚአብሔርን ወይም ሰዎችን ይቅርታ አይጠይቁም፡፡
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን ጻድቃን ሁሉ ቸርነትን ይለማመዳሉ” ወይም “ነገር ግን የእግዚአብሔር ሞገስ በጻድቃን ሁሉ መካከል ይገለጣል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የራሱን ሃዘን” ወይም “የራሱን ጉስቁልና”
“እርሱን የማያውቁት”
“ድንኳን” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ የሚከናወነውን ማንኛውንም ነገር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቤት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ያብባል” የሚለው ቃል ኃይለኛ የሆነ የአበቦች መፍካት ማለት ነው፣ ስለዚህ በኃይል የሚያድጉትን ማንኛውንም ነገር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሚገባ የተሰራና ዘለቄታዊነት ያለው” ወይም “በጣም ስኬታማ መሆን” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“መንገድ” የሚለው ቃል ሰው የሚከተለውን የሕይወት ዘይቤ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች የሚኖሩት የሕይወት ዘይቤ ትክክለኛው መንገድ እንደሆነ ያስባሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ልብ” የሚለው ቃል የሰውን ስሜት፣ አመለካከትና ተነሳስቶት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰው ስሜት ሳቅን ሊያሳይ ይችላል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማዘን” ወይም “መጎዳት”
“ያ ሰው”
“መንገድ” የሚለው ቃል የሰውን የሕይወት ዘይቤ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዴት እንደኖረ መሰረት በማድረግ የሚገባውን ያገኛል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእርሱ የሆነው” ወይም “ሊያዝዝበት የሚችለው ያለው ነገር”
ልምድ የሌለው ወይም ያልበሰለ አእምሮ ያለው
እዚህ ላይ አካሄድ የሚለው ሃሳብ የሰውን ባህርይ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድርጊቱ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ክፉ ቦታ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ አያደርግም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በድፍረት ይንቃል”
“በቶሎ ይቆጣል”
ልምድ የሌለው ወይም ያልበሰለ አእምሮ ያለው
እዚህ ላይ “ይወርሳል” የሚለው የአንድ ነገር ቋሚ ባለቤት መሆን ይወክላል፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ሞኝነት” የሚለው ቃል ሞኝ አስተሳሰብና ሞኝ ድርጊትን የሚወክል ረቂቅ ስም ነው፡፡
“ጥበበኛ ሰዎች”
እዚህ ላይ እውቀት እንቁ እንዳለበት ጥምጥም በአንድ ሰው ጸጉር ላይ የሚደረግ ውብ ጌጥ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ጥምጥም እውቀትን ልበስ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በትህትና አክብሮትን ለመግለጽ መጎንበስ እና ለሌላ ሰው ራስን ማስገዛት ማለት ነው፡፡ (ምሳሌያዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
“በር” የሚለው ቃል ከሌላ ሰው ጋር ለመገናኘት መግቢያን ይወክላል፡፡ ይህ ማለት ክፉ ሰው ጻድቅ ወዳለበት ለመግባት እርሱን መጠበቅ እና መለመን እንዳለበት ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከጻድቅ ሰው ጋር ለመገናኘት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድሃ ሰው ጎረቤቶቹን ጨምሮ ሁሉም ሰው ይጠላዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ያ ሰው … ያ ሰው”
“ድሃ ሰው”
ለዚህ ጥያቄ የሚጠበቀው መልስ “አዎ” የሚል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፋትን የሚያሴሩ ሰዎች ይስታሉ” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ክፉ እቅድ የሚያቅዱ ሰዎች” ወይም “ክፋትን ለማድረግ የሚያቅዱ ሰዎች”
“ታማኝነት” እና “እውነተኛነት” የሚሉት ረቂቅ ስሞች “ታማኝ” እና “እውነተኛ” ተብለው ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር መልካምን ለማድረግ ለሚያቅዱ ሰዎች ለከኪዳኑ ታማኝ እና እውነተኛ ለመሆኑ ራሱን ያሳያል፡፡ (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ነገር ግን የምታወራ ብቻ ከሆንህ” ወይም “ነገር ግን ሰው የሚሰራው ወሬ ብቻ ከሆነ”
“ዘውድ” የሚለው ቃል ሰው ሊደርስበት የሚችለው ከፍተኛውና ለሁሉም ሰው የሚታይ ስኬትን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጠቢባን ሰዎች ወሮታ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ ምሳሌ 14:8.
ይህ የንግግር ዘይቤ ያለማቋረጥ እንደሚዋሽ ለማሳየት “ይለፈልፋል” የሚለውን ቃል ይጠቀማል፡፡ ይህንን በምሳሌ 6:19 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜ ይዋሻል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ምንጭ የተትረፈረፈ የውኃ ምንጭ ነው እናም በዚህ የሚወክለው የሕይወት ምንጭን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሕወይት ምንጭ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ወጥመድ” እንስሳትን ለማደን የሚጠቅም ነገር ሲሆን የሚገድል አታላይና አደገኛ የሆነ ነገርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሚገድል ወጥመድ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሚመራው ብዙ ሕዝብ”
“ልዑል ምንም የለውም መንግስቱም ይወድቃል”
ለመቆጣት የሚፈጥን ሰው
“ሰላማዊ የሆነ አእምሮ” ወይም “ሰላም የሰፈነበት አመለካከት”
“ያነቅዛል” የሚለው ቃል የሰውየውን መበስበስ ይወክላል “አጥንት” ደግሞ የሰውየውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰውየውን በአካልና በመንፈስ በሽተኛ እንዲሆን ያደርገዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ያ ሰው … ያ ሰው”
ይህ ክፉ ነገር በአንድ ሰው ላይ እንዲመጣበት ምኞትን መግለጽ ማለት ነው፡፡
“ድሃ ሰው … ምንም የሌለው ሰው”
“ደግ ነው” ወይም “ይረዳል”
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ስራው ይጥለዋል” ወይም “ክፉ ስራው ያጠፋዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ልብ” የሚለው ቃል የሰውን ስሜት፣ አመለካከትና ተነሳስቶት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብ በአመለካከት ውስጥ አለች” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“አስተዋይ ሰው”
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች እንደሚያውቋት እርግጠኛ ትሆናለች” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርስዋ” የሚለው ቃል ጥበብን ያመለክታል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በማንኛውም ሰው እፍረትን ያመጣል” ወይም “ሰው ሁሉ እንዲዋረድ ታደርጋለች”
“በጥበብ የሚያደርግ” ወይም “ክፉ ነገር እንዳይመጣ እርግጠኛ የሚሆን”
“ያ አገልጋይ”
አንድ ሰው ቁጣውን እንዲያቆም ማድረግ የዚያን ሰው ቁጣ መመለስ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለአንድ ሰው በጨዋነት መልስ መስጠት የዚያን ሰው ቁጣ ያበርዳል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው የበለጠ እንዲቆጣ ማድረግ ቁጣን ማነሳሳት ወይም ማቀጣጠል ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን መጥፎ ቃል መናገር ያንን ሰው የበለጠ እንዲቆጣ ያደርገዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ምላስ” የሚለው ቃል የሚናገረውን ሰው የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበበኛ ሰዎች ሲናገሩ በእውቀት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“እውቀትን ማራኪ ያደርጉታል” ወይም “እውቀትን በትክክል ይጠቀማሉ”
ጸሐፊው የሞኞችን አፍ የፈሳሽ መያዣ ዕቃ እንደሆነ፣ ሞኝነት ደግሞ እነርሱን የሞላቸው ፈሳሽ እንደሆነ አድርጎ ተናግሮታል፡፡ ሞኞች ሲናገሩ አፋቸው ፈሳሹን ያፈሳል፡፡ “አፍ” የሚለው ቃል የሚናገሩትን ሰዎች የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኞች ሁልጊዜ ሞኝነትን ይናገራሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ዓይኖች” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ይወክላል ደግሞም የእርሱን ሁሉን ነገር የማየት ችሎታውን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ሁሉን ነገር ይመለከታል” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“ክፉ” እና “ደግ” የሚሉት ቃላት ሰዎችን ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰዎችና መልካም ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ምላስ” የሚለው ቃል ንግግርን ያመለክታል፡፡ ጸሐፊው ሌሎችን የሚያግዝና የሚያበረታታ ንግግር ስለተናገረው ሰው ሲናገር ንግግሮቹ ሕይወት የሚሰጥ ምግብ እንሚያቀርብ ዛፍ እንደሆኑ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልካም ቃላቶች ሕይወት እንደሚሰጥ ዛፍ ናቸው (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጠማማ ምላስ” የሚለው አታላይነት የተሞላና ጉዳት የሚያስከትል ንግግርን ያመለክታል፡፡ ጸሀፊው የተጎዳውን ወይም ተስፋ የቆረጠውን ሰው መንፈስ ቃላት እንደሰበሩት ዕቃ አድርጎ አቅርቦታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አታላይነት የተሞላ ንግግር ሰውን ተስፋ እንዲቆርጥ ያደርገዋል” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርምት” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው ሲያስተካክለው የሚማር” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ጥበበኛ ነው”
“ገቢ” የሚለው ቃል እንደ ግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰው የሚያካብተው ሀብት” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ከንፈር” የሚለው ጠቢባን የሚናገሩትን ይወክላል፡፡ ጸሐፊው ስለ እውቀት ጠቢባን ሲናገሩ በየአካባቢው የሚዘሩት ዘር እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጠቢባን ንግግር እውቀትን ያሰራጫል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ልብ” የሚለው ቃል ለሞኞች ተዛምዶአዊ ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙም እንደ ጠቢባን እውቀትን አይዘሩም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኞች እውቀትን አይዘሩም” ወይም 2) ሞኞች በልባቸው ውስጥ እውቀት የላቸውም፣ እዚህ ላይ “ልብ” ለሃሳብ ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኞች እውቀትን አይረዱም” (ተዛምዶአዊ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በጽድቅ የሚኖሩ ሰዎች”
“ያስደስተዋል”
የኃጢአተኞች የሕይወት ዘይቤ እነዚህ ሰዎች እንደሚሄዱባቸው መንገዶች እንደሆኑ ተደርገው ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ኃጢአተኞች የሚኖሩትን የሕይወት ዘይቤ ይጠላል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጽድቅን ለመኖር መትጋ ትክክለኛ ነገሮችን እንደመከታተል ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- በጽድቅ ለመኖር ጥረት የሚያደርግ ሰው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መንገድን” የሚለው የጽድቅ መንገድን ያመለክታል፡፡ ጽድቅን ማድረግ የተወ ሰው በትክክለኛው መንገድ መሄድን እንዳቆመ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጽድቅን መኖር የተወ ሰው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርምት” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌሎች ሲያርሙት የሚጠላ ሰው” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ሲኦልና ጥፋት” የሚሉት ቃላቶች ሁሉም የሚያመለክቱት የሙታንን መኖርያ ነው፡፡ እግዚአብሔር ስለ ሙታን መኖርያ ሁሉን ነገር ማወቁ በእግዚአብሔር ፊት የተገለጠ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ሙታን ስለሚኖሩበት ስፍራ ሁሉን ነገር ያውቃል” (ጥምር ቃል እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ እግዚአብሔር ስለ ሙታን መኖርያ ሁሉን ነገር ስለሚያውቅ፣ ስለ ሰዎች ልብ ሁሉን ነገር እንደሚያውቅ የበለጠ ግልጽ እንደሆነ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ የሰው ልጆችን ልብ በእርግጠኝነት ያውቃል!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል ሃሳብንና ተነሳስቶትን ይወክላል፡፡ “የሰው ልጆች” የሚለው ሀረግ ለሰው ዘር ሁሉ የቆመ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰዎች ሃሳብ” (ምትክ ስም እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርምት” የሚለው ቃል በግስ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፌዘኛ ሰው ሌሎች ሲያርሙት ይጠላል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
የእነርሱን ምሪትና ምክር ለመፈለግ ወደ ጠቢባን እንደማይሄድ የሚያመላክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምክራቸውን ለመፈለግ ወደ ጠቢባን አይሄድም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሚወክለው ሰውየውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው ደስተኛ ሲሆን ፊቱ ይፈካል” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ልቡ ስለተሰበረ ሰው ሲናገር የዚያ ሰው መንፈስ እንደተሰበረ ዕቃ አድርጎ ገልጾታል፡፡ ይህንን በምሳሌ 15:4 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰውን ልቡ እንዲሰበር ያደርጋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሚወክለው አእምሮንና ሃሳብን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የአስተዋይ ሰው አእምሮ” ወይም “አስተዋይ ሰው” (ምትክ ስም እና ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አፍ” የሚወክለው ሰውየውን ነው፡፡ ጸሐፊው ሞኝ ነገሮች ስለሚፈልጉ ሞኞች ሲናገር ሞኝነትን እንደተመገቡ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኞች ሰዎች የሚመገቡት ምግብ እንደሆነ ዓይነት ሞኝነትን ይፈልጋሉ” (ተዛምዶአዊ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የተጨቆኑ ሰዎች ቀኖቻቸው ሁሉ አሰቃቂ ናቸው”
እዚህ ላይ “ልብ” የሚወክለው ሰውየውን ነው፡፡ ጸሐፊው ሕይወቱን በደስታ እየኖረ ሀሴት ስለሚያደርግ ሰው ሲናገር ሰውየው የማያቋርጥ ድግስ እያከበረ እንደሆነ እድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ደስተኛ ሰው የማያልቅ ድግስ እንደደገሰ ያህል ሕይወትን በሚገባ ይኖራል” (ተዛምዶአዊ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የማያቋርጥ ድግስ”
“ከጭንቀት ጋር”
አትክልት በጣም ትንሽ ምግብ ያለበትን ትንሽ ማዕድ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትንሽ ማዕድ” ወይም “በጣም ትንሽ ምግብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ፍቅር” የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች እርስ በርሳቸው በሚዋደዱበት” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው በጥላቻ ከሚያቀርበው የሰባ ጥጃ ይልቅ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው በሚገባ እንዲወፍር በጣም ብዙ ምግብ የተመገበ ጥጃን ይወክላል፡፡ ይ የሚወክለው በጣም ጣፋጭ ምግብ ወይም ድግስ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መንደላቀቅ ያለበት መዐድ” ወይም “ድግስ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ጥላቻ” የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች እርስ በርሳቸው በሚጣሉበት” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች የበለጠ እንዲጨቃጨቁ ማድረግ ጭቅጭቅን ማባባስ ወይም መቀስቀስ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ “ጭቅጭቅ” የሚለው ረቂቅ ስም “ተጨቃጨቀ” ተብሎ ሊገለጽ ይችላ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች የበለጠ እንዲጨቃጨቁ ማድረግ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ ሰው ሕይወት ሲናገር ሰውየው የሚጓዝበት መንገድ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የታካች ሰው ሕይወት … የቅን ሰው ሕይወት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የታካች ሰው የሕይወት ዘይቤን በእሾህ በታጠረ ስፍራ ለመራመድ ከመሞከር ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ ሁሉም ቢሆኑ ሰውየው እንዲሰቃይ ያደርጋሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የታካች ሰው ሕይወት በእሾህ በታጠረ ስፍራ ለመራመድ እንደሚሞክር ሰው ነው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ቅን ሰዎች በሕይወት ዘመናቸው የሚለማመዱትን በረከት በተደላደለ መንገድ እንደሚራመዱ አድርጎ ገልጾታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በጣም ሰፊ፣ ለጥ ያለ እና ምንም እንቅፋት ወይም የተቦረቦረ ነገር የሌለው መንገድ ነው፡፡
ጸሐፊው ትክክለኛውን ነገር ስለሚያደርግ ሰው ሲናገር በመንገድ ላይ ቀጥ ብሎ እንደሚሄድ ሰው አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አስተዋይ ሰው ትክክለኛውን ነገር ያደርጋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እቅድ አይከናወንም”
“ምክር ለመስጠት አንድም ሰው በሌለበት”
ድርጊትን በምሪት ለማከናወን ሃሳብ የሚሰጡ ሰዎች
“እቅድ ይከናወናል”
“የሚስማማ መልስ” ወይም “ተገቢ መልስ”
ይህ ቃለ አጋኖ በጊዜው የተነገረ ቃል በጣም መልካም እንደሆነ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው በትክክለኛው ጊዜ የሚናገረው ቃል በጣም መልካም ነው”
ጸሐፊው ወደ ሕይወት ስለሚወስደው የሕይወት ዘይቤን ወደላይ ወደ ሕይወት የሚሄድ መንገድ እንደሆነ፤ ወደ ሞት ስለሚወስደው የሕይወት ዘይቤን ደግሞ ወደታች ወደ ሙታን መኖርያ የሚመራ መንገድ እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሰውን ቤተሰብ፣ ንብረት እና ሀብት የሚወክል ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው፡፡ (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“ደግ ቃሎች ንጹህ ናቸው” ወይም “ደስ የሚያሰኙ ቃሎች ንጹህ ናቸው”
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል ለአእምሮ እና ለሃሳብ ምትክ ስም ነው፡፡ ይህ የሚያስብን ሰው ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጽድቅን የሚያደርግ ሰው መልስ ከመስጠቱ በፊት ምን መናገር እንዳለበት አጥብቆ ያስባል” (ምትክ ስም እና ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ ክፉ ሰዎች አፍ ሲናገር አፋቸው የፈሳሽ መያዣ ዕቃ እንደሆነና፣ ስለ ክፋት ሲናገር ደግሞ እነርሱን የሞላቸው ፈሳሽ እንደሆነ አድርጎ ተናግሮታል፡፡ “አፍ” የሚለው ቃል የሚናገሩትን ሰዎች የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰዎች ሁልጊዜ ክፉ ነገሮችን ይናገራሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
በአንተ ቋንቋ እነዚህን ቃላቶች ሁሉ በነጠላ ቁጥር ወይም በብዙ ቁጥር መተርጎም የበለጠ የተለመደ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የክፉ ሰው አፍ ክፋቱን ሁሉ ያጎርፋል” ወይም “የክፉ ሰዎች አፎች ክፋታቸውን ሁሉ ያጎርፋሉ”
ጸሀፊው ክፉ ሰዎች በአካል እግዚአብሔር ከእነርሱ እጅግ በጣም ሩቅ እንደሆነ ያህል እነርሱን እንደማይሰማቸው አድርጎ ይናራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ክፉ ሰዎችን አይሰማም” ወይም “እግዚአብሔር ለክፉ ሰዎች መልስ አይሰጥም“ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሀፊው በአንድ ሰው ፊት የሚታየውን ደስታ ሲገልጽ የሰውየው ዓይኖች ብርሃን እንደሚፈነጥቁ አድርጎ ተናግሮታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ደስ የሚያሰኝ መግለጫ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ልብ” የሚለው ቃል ሰውየውን ይወክላል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ፍልቅልቅ ፊት ያለው ሰው ደስተኛ ይሆናል ወይም 2) ፍልቅልቅ ፊት ያለው ሰው ሲመለከቱ ሌሎች ሰዎች ደስተኛ ይሆናሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰውን ደስተኛ እንዲሆን ያደርጋል” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሰውነት” የሚለው ቃል ሰውየውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልካም ወሬ መስማት ሰውን ጥሩ ስሜት እንዲሰማው ያደርጋል” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ሰዎች አንተ ጥበበኛ ሰው እንደሆንህ ያስቡሃል ወይም 2) ከጥበበኛ ሰዎች ጋር በመሆንህ ምክንያት ደስተኛ ትሆናለህ፡፡
“እርምት” የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌሎች ሲያርሙት ያደምጣል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ፍርሃት” እና “ጥበብ” የሚሉት ቃላቶች በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው እግዚአብሔርን ሲፈራ ጥበበኛ መሆንን ይማራል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን በምሳሌ 1:7 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
አንድ ሰው እግዚአብሔር እርሱን ከማክበሩ በፊት ያ ሰው በመጀመርያ ትህትናን መማር አለበት ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል የሰውን አእምሮና ሃሳብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው እቅዱን የሚያቅደው በአእምሮው ውስጥ ነው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) እግዚአብሔር ለሰው እቅድ መልስ ይናገራል፤ ይህ ተለዋጭ ዜይቤ ሲሆን የሰውን የእቅዱ ውጤት የሚወስነው እግዚአብሔር ነው የሚል ትርጉም አለው ወይም 2) ሰው ስላቀደው እቅድ ቃሎች እንዲናገር እግዚአብሔር ያስችለዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ለንግግሩ አጽንዖት ለመስጠት ሰውየው በራሱ “አንደበት” ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ የሚናገረው መልስ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ዓይኖች መመልከትን ይወክላሉ፤ መመልከት ደግሞ ሃሳብን ወይም ውሳኔን ይወክላል፡፡ ጸሐፊው ሰው ስለሚሰራው ስራ ሲናገር ያ ሰው በመንገድ ወደታች እየተጓዘ እደነበር አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው የሚሰራው ስራ ሁሉ ንጹህ እንደሆነ ያስባል” ወይም “ሰው የሚሰራው ስራ ሁሉ ንጹህ እንደሆነ ይገምታል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መንፈስ” የሚለው ቃል የሰዎችን ምኞትና ተነሳስቶት ይወክላል፡፡ ጸሐፊው እግዚአብሔር የሰውን ምኞትና ተነሳስቶት እንደሚለይና እንደሚያውቅ ሲናገር እርሱ የዚያን ሰው መንፈስ እንደሚመዝን አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የሰውን ተነሳስቶት ይመዝናል” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሀረግ የተገለጸ የቃላት አገባብ የመጣው ምናልባት ከቀደመው ሀረግ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ኃጢአተኛውን እንኳ ለመከራ ቀን አዘጋጅቶታል” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል ሰውየውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እምቢተኛ የሆነ ማንኛውም ሰው” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ሀረግ ውስጥ ያሉት ሁለት አሉታዊ አገላለጾች አዎንታዊውን አጥብቀው አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር በእርግጠኝነት ይቀጣቸዋል” (ምፀት እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ታማኝነት” እና “እውነተኛነት” የሚሉት ረቂቅ ስሞች “ታማኘ” እና “እውነተኛ” ተብለው ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለኪዳኑ ታማኝና እውነተኛ ስለሆነ የሰዎችን ኃጢአት ይቅር ይላል” ወይም 2) አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለኪዳኑ ታማኝና እውነተኛ ለሆኑ ሰዎች ኃጢአታቸውን ይቅር ይላል” (ረቂቅ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ክፉ ነገሮችን መስራት ስላቆሙ ሰዎች ሲናር ከክፋት እንደራቁ አድርጎ ገልጾቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ክፋትን መስራት አቁመዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ያደርጋል”
“ብዙ ገንዘብ ማግኘት”
“ክፉ ስራ በመስራት”
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል የሰውን አእምሮ እና ሀሳብ ይወክላል፡፡ ጸሐፊው ሰውየው ስለሚሰራው ስራ ሲናገር ያ ሰው በመንገድ እየተጓዘ እደነበር አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው የሚሰራውን ስራ በአእምሮው ውስጥ ያቅዳል” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የሰውን የእቅዱ ውጤት የሚወስነው እግዚአብሔር እንደሆነ ሲገልጽ እግዚአብሔር ለዚያ ሰው ወዴት መሄድ እንዳለበት እየነገረው እንደነበር አድርጎ ገልጾታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ከንፈሮች” የሚለው ቃል ንጉስ ለተናገረው ንግግር ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጉስ የሚናገረው ንግግር ማስተዋል የተሞላበት ነው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“አፍ” የሚለው ቃል ንጉሱን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ሲፈርድ በማታለል ሊናገር አይገባውም” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
የንግድ ስራ ስንሰራ እግዚአብሔር ፍትህና ትክክለኛነት እንድናደርግ ይጠብቅብናል፡፡ አታላይ ሰዎች ከሚገባው በላይ ለማትረፍ ሲሉ ሲገዙና ሲሸጡ በሚዛናቸው ከባድ ወይም ቀላል ክብደት ይጠቀማሉ፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ነጋዴዎች መመዘኛዎቻቸውን በቦርሳ ውስጥ ይይዛሉ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) እግዚአብሔር እያንዳንዱ ክብደት ምን ያህል ሊመዝን እንደሚገባ ወስኗል ወይም 2) እግዚአብሔር ነጋዴ በሚጠቀምበት እያንዳንዱ ክብደት ግድ ይለዋል፡፡
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ ሰዎች የሚጸየፉት ነገር ነው” ወይም “ይህ እግዚአብሔር የሚጸየፈው ነገር ነው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ዙፋን” የሚለው ቃል የንጉሱን አመራር የሚወክል ነው፡፡ ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጉስ አመራሩን የሚመሰርተው ጽድቅን በማድረግ ነው” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ከንፈሮች” የሚወክሉት የሚናገረውን ሰው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እውነትን የሚናገር ሰው” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው አንድን ሰው እንዲገደል ያደረገ ንጉስን ሲገልጽ የንጉሱ ቁጣ አንድን ሰው ለመግደል የላከው መልእክተኛ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተቆጣ ንጉስ ሰዎች እንዲገደሉ ማድረግ ይችላል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ቁጥር 15 ከቁጥር 14 ጋር ያነጻጽራል፡፡
ጸሐፊው በንጉሱ ፊት የሚገለጠውን የደስተኝት ስሜት ፊቱ ብርሃን እንደሚፈነጥቅ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጉሱ ደስተኛ ሲሆን ሰዎች በሕይወት ይኖራሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ንጉሱ ለአንድ ሰው ሞገሱን ማሳየቱ የተዘራ እህል ማደግ እንዲችል ዝናብ እንዲመጣ ከሚያደርግ ደመና ጋር አነጻጽሮታል፡፡ ሁለቱም ለሚቀበላቸው በረከት ያስገኙላቸዋል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ አጋኖ ጥበብ ማግኘት ወርቅ ከማግኘት እጅግ በጣም እንደሚበልጥ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብን ማግኘት ወርቅ ከማግኘት እጅግ በጣም ይበልጣል” (ቃለ አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው ማስተዋልን ማግኘት ብርን ከማግኘት ይልቅ እጅግ አብልጦ ሊመርጥ ይገባዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የጻድቃንን የሕይወት ዘይቤ እንቅፋት የሌለበት በሚገባ የተገነባ መንገድ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጻድቃን የሚኖሩት የጽድቅ መንገድ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ክፋትን መተው ወይም ክፉ ነገሮችን አለማድረግን ከክፋት መራቅ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፋትን ከማድረግ ይጠብቃቸዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መንፈስ” የሚለው ቃል የሰውየውን መለካትና ባህርይ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ግትር አመለካከት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ጥፋት” ወይም “አለመሳካት”
በጦርነት ጊዜ የተወሰዱ እቃዎች
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው ያስተማራቸው ነገር” ወይም “የተማሩት ነገር” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰው አስተዋይ ሰው የሚል መልካም ስም ይኖረዋል፡፡ ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች በልቡ ጥበበኛ የሆነውን ሰው አስተዋይ ይሉታል” ወይም “በልቡ ጥበበኛ የሆነ ሰው አስተዋይ ሰው የሚል መልካም ስም ይኖረዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ልብ አእምሮንና ሃሳብን የይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበበኛ የሆነ ሰው” ወይም “በአስተሳሰቡ ጥበበኛ የሆነ ሰው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ መልካም ወይም ደስ የሚያሰኝ ንግግር ሲናገር ጣፋጭ ጣዕም እንዳለው ነገር አድርጎ አቅርቦታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልካም ንግግር” ወይም “ደስ የሚያሰኝ ንግግር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ “ማስተዋል” ሲናር ያለማቋረጥ የሚፈስ ውኃ እንዳለውና ከእርሱ ለሚጠጡ ሰዎች በሕይወት እንዲኖሩ እንደሚያደርግ ምንጭ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማስተዋል እንደሚፈስ የሕይወት ውኃ ምንጭ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል አእምሮንና ሃሳብን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጥበበኛ ሰው ሃሳብ … ይሰጣል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አፍ” የሚለው ቃል ለንግግር ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንግግሩን ጥበብ የተሞላ ያደርገዋል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ከንፈሮች” የሚለው ቃል ለንግግር ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሚናገረው ነገር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ደስ የሚያሰኙ ቃላት ለሰሚዎች ደስታን ማምጣት የሚችሉ እንደሆኑ ሲናገር እነዚህ ቃላት አዲስ ማር የሚያንጠባጥቡ የማር እሸት እነደሆኑ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ደስ የሚያሰኙ ቃላት እንደ ማር እሸት ናቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ነፍስ” ለሚለው ቃል ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች፡- 1) ይህ የሰውን ውስጣዊ ምኞትና ደስታ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰውን ደስ ለማሰኘት በጣም ጣፋጭ ናቸው” ወይም 2) “ጉሮሮ” ማለት ሊሆን ይችላል፣ ይህ ደግሞ የሰውን ምላስና ጣዕም የመለየት ችሎታውን የሚያሳይ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሰው ጣፋጭ ነው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አጥንቶች” የሚለው ቃል የሰውን አካል የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሰውነትም ፈውስ ናቸው” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ ሰው ጠባይ ወይም ባህርይ ሲናገር ሰውየው የሚጓዝበት መንገድ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው የሚኖርበት መንገድ ትክክል እንደሆነ ያስባል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ፍጻሜው” የሚለው ቃል የሚያያዘው በቀደመው መስመር ላይ ከተጠቀሰው “መንገድ” ከሚለው ጋር ነው፡፡
ጸሐፊው ስለ ረሃብ ሲናገር የቀን ሰራተኛውን ወክሎ የሚሰራ ሰው እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ ይህም የሚሰራ ሰው ለመብላት ባለው ፍላጎት ይነሳሳል ለማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰራተኛ የምግብ ፍላጎቱን ለማርካት ይሰራል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ “ረሃብ” ሲናገር ስራውን በሚገባ እንዲሰራ ሰራተኛውን የሚያነሳሳ ሰው እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ስራውን ሳያቋርጥ ይሰራል ምክንያቱም ርቦታል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ሌሎች ሰዎችን ለመጉዳት መንገድ ለመፈለግ ስለሚሞክር ሰው ሲናገር ያ ሰው አንድ የተቀበረ ነገር ለመፈለግ መሬት እየቆፈረ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የማይረባ ሰው አንድ ነገር ለማግኘት መሬት እንደሚቆፍር እንደዚሁ ክፋትን ይፈልጋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የማይጠቅም” ወይም “ክፉ”
መከራ
ጸሐፊው የዚህ ሰው ቃላት ሌሎች ሰዎችን የሚጎዳበት መንገድ እሳት ቁሳቁሶችን ከሚያቃጥልበት መንገድ ጋር አነጻጽሮታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እሳት የሚነካውን ማንኛውንም ነገር እንደሚያቃጥል ሁሉ እንደዚሁ ይህ ሰው በቃሎቹ ሰዎችን ይጎዳል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሀሜት የሚናገር ወይም ወሬ የሚያሰራጭ ሰው
ይህ ሰው ብጥብጥ በመፍጠር ስራው ጎረቤቱ ከእርሱ ጋር እንዲተባበር ለማድረግ ጎረቤቱን ይዋሸዋል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጥባጭ ሰው ጎረቤቱን ያባብላል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“በጥባጭ ሰው” ወይም “የሚረብሽ ሰው”
ጸሐፊው የሰውየውን ድርጊት ሰውየው የሚጓዝበት መንገድ እንደሆኑ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልካም ያልሆኑ ነገሮችን በማድረግ ያገኘዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይህ መንገድ ምን ያህል መጥፎ እንደሆነ አጽንዖት ለመስጠት ዝቅ አድርጎ የሚያሳይ መግለጫ ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም መጥፎ መንገድ” ወይም “አስከፊ መንገድ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ሰዎች ዕቅዳቸውን ለሌች በስውር ለማስተላለፍ ሊጠቀሙባቸው የሚችሉአቸው የፊት እንቅስቃሴዎች ናቸው፡፡
“ክፉ ነገሮችን ያደርጋሉ”
ጸሐፊው ስለ ሽበት ሲናገር ዘውድ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ “ሽበት” ለእርጅና ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሽበት ለማውጣት የደረሰና ለረጅም ዘመን የኖረ ሰው በራሱ ላይ የክብር ዘውድ እንደጫነ ሰው ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው ያገኘዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ግልፍተኝነቱንና ስሜቱን ስሚቆጣጠር ሰው ሲናገር ንጉስ ሕዝቡን እንደሚመራ እንደዚሁ መንፈሱን እንደሚመራ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ግልፍተኝነቱን የሚቆጣጠር ሰው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው እጣውን በጉያው ይጥላል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) እጣ እንዴት እንደሚወድቅ የሚወስነው እግዚአብሔር ነው ወይም 2) ምን እንደሚሆን የሚወስነው እጣው ሳይሆን እግዚአብሔር ነው፡፡
እዚህ ላይ ”ጸጥታ” የሚወክለው “ሰላም” ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰላም ያለበት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ከሞላበት” የሚለው ቃል ከፊተኛው ሀረግ መረዳት ይቻላል፡፡ ሊደጋገሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥል ባለበት ትልቅ ድግስ ከሞላበት ቤት ይልቅ” ወይም “ጥል ባለበት ትልቅ ድግስ በሞላበት ቤት ከመገኘት ይልቅ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ወርቅና ብር እንዴት እንደሚነጥሩ የሚያሳይ ነው፡፡ ብረት መቅለጥ እንዲችልና በውስጡ ያለው ቆሻሻ እንዲወገድ የሚነጥረው እጅግ በጣም ሀይለኛ በሆነ የሙቀት ሃይል በማሞቅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማቅለጫ ብር ለማንጠር ይጠቅማል፣ እቶን ደግሞ ወርቅ ለማንጠር ይጠቅማል” ፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም ከፍተኛ በሆነ ሙቀት ብረት የሚቀልጥበት ማሰሮ ነው፡፡
ይህ የሰዎች ልብ ብረት እንደሆነ ያህል እነርሱ ክፉ እና ሞኝ መሆንን እንዲያቆሙ በሕይወታቸው ያለውን ማንኛውንም ቆሻሻ ለማስወገድ ሲል እግዚአብሔር ሰዎችን በማንጠር እንደሚፈትናቸው አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የሰዎችን ልብ ይፈትናል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ከንፈሮች” የሚለው ቃል በሚከተሉት መንገድ ሊተረጎም ይችላል፡- 1) ለሰው ተዛምዶአዊ ነው ወይም 2) ከእነዚህ ከንፈሮች ለሚወጡት ቃላት ደግሞ ምትክ ስም ነው አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰው” ወይም “ክፉ ንግግር” (ተዛምዶአዊ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ሲሆን “ማዳመጥ” የሚል ትርጉም አለው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ምላስ” የሚለው ቃል እንደሚከተለው ሊተረጎም ይችላል፡- 1) ለሰውየው ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው ወይም 2) ምላሱ ለሚፈጥረው ቃላት ደግሞ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አጥፊ ሰው” ወይም “አጥፊ ንግግር” (ተዛምዶአዊ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ድሃ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድሃ የሆኑ ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔርን የሚያመለክት ስም ነው፡፡ ይህ እንደ ግስ ሊጻፍ የሚችል ረቂቅ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የፈጠረው” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሌሎችን ጥፋት የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሌሎች ጥፋት” ወይም “በሌሎች ሰዎች መከራ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የትልልቅ ሰዎች የልጅ ልጆች ለእነርሱ የክብር ምልክት ስለመሆናቸው ሲናገር የልጅ ልጆቻቸው ዘውድ እንደሆኑ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኩራትና ክብር ያመጡላቸዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ትልልቅ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትልልቅ የሆኑ ሰዎች” ወይም “ትልልቅ ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
“መልካም ንግግር” ወይም “እጅግ በጣም ጥሩ ንግግር”
ይህ የሚዋሹ ሰዎች ውሸትን የሚናገሩት የእነርሱ “ከንፈሮች” እንደሆኑ አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለንጉሳውያን ቤተሰብ መዋሸት ይልቁንም ደግሞ መልካም ኤደለም” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጉቦ መስጠትን ከአስማት ድንጋይ ወይም ከክታብ ጋር በማነጻጸር ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጉቦ ለሰጪው እንደ አስማት ድንጋይ ይሰራል” ወይም “ጉቦ ለሰጪው እንደ አስማት ይሰራል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በሄደበት” የሚለው ሰው የሚሰራውን የተለያዩ ነገሮች ያመለክታል፡፡ በተለይ ደግሞ ይህ አንድ ሰው በጉቦ ምክንያት የሚሰራቸውን የተለያዩ ነገሮችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሚሰራው ስራ ሁሉ” ወይም “ጉቦ በመስጠት ለመስራት የሚሞክረውን ማንኛውንም ነገር“ (ፈሊጥ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እርሱን የሚጎዳው ድርጊት ወይም ቃል
ይህ አንድ ጓደኛ የተጎዳበትን ወይም የተናደደበትን ያለፈ ሁኔታን አሁን ጎትቶ ማምጣትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያለፈ ጉዳትን የሚደግም ሰው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰዎች የቅርብ ጓደኞች መሆናቸውን እንዲያቆሙ” ወይም “የቅርብ ጓደኞች እርስ በርስ መዋደዳቸውን እንዲያቆሙ”
ይህ ተግሳጽ በአስተዋይ ሰው ውስጥ እንዴት ውጤት እንደሚያመጣ እና ግርፋት ደግሞ በሞኝ ሰው ውስጥ እንዴት ውጤት እንደሚያመጣ ያነጻጽራል፡፡ ይህ በእነዚህ ሰዎች ውስጥ የሚመጣው ውጤት ወደ እነርሱ ውስጥ ጠልቆ በሚገባበት መጠን ሊለካ እንደሚችል አደርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መቶ ግርፋት በሞኝ ውስጥ ከሚያመጣው ውጤት ይልቅ ተግሣጽ በአስተዋይ ሰው ውስጥ የበለጠ ውጤት አለው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጥሩ ግንዛቤ ያለው ሰው፡፡ “ማስተዋል” የሚለው ቃል በግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚያስተውል ሰው” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“መቶ የግርፋት ምት ይገባል”
“አመጽ” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለማመጽ ይፈልጋል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጨካኝ መልዕክተኛም ወደ እርሱ ይመጣበታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ አንድ ሰው “ይላክበታል” የሚለው እርሱን ለመጉዳት ይላካል ለማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱን ለመጉዳት ይላካል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ግልገሎቿ የጠፉባት ድብ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሞኝነት” የሚለው ቃል በቅጽል ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኝ ተግባር የሚፈጽም” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ክፉ” የሰውየውን ቤት የማይለቅ ሰው እንደሆነ ተደርጎ ተገልቷል፡፡ “ቤት” የሚለው ቃል በቁሙ መኖርያ በሚለው ሊተረጎም ይችላል ነገር ግን ለቤተሰቡም ምትክ ስም ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእርሱና በቤተሰቡ ላይ መጥፎ ነገሮች መፈጸም ይቀጥላል” ወይም “መጥፎ ነገሮች በእርሱና በቤተሰቡ ላይ ከመፈጸም በፍጹም አይከለከልም” (ሰውኛ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጠብ በቀላሉ እንዴት እንደሚሰራጭ እና የፈሰሰ ውኃ በሁሉም ስፍራ እንዴት እንደሚፈስ ያነጻጽራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠብ መጀመር ውኃን እንደ መልቀቅና በሁሉም ስፍራ እንዲፈስ እንደማድረግ ነው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ይጀምራል” ወይም “ይነሳል”
“ክፉ ሰዎችን ነጻ የሚለቅ ሰው እና ጽድቅን የሚያደርጉትን የሚኮንን ሰው”
ተገቢ የሚያስመስል፣ ወንጀለኛ እንዳልሆነ የሚያውጅ
ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ ሞኝ ይህን ማድረግ እንደሌለበት አጽንዖት ይሰጣል፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ አረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኝ ስለ ጥበብ ለመማር ገንዘብ ሊከፍል አይገባውም ምክንያቱም ጥበብን ለመማር ችሎታ የለውም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
የወንድም አንዱ ዓላማ ወንድሙን ወይም እህቱን በመከራ ጊዜ ለመርዳት አብሮ ለመሆን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወንድም ለመከራ ጊዜ በዚያ ይገኛል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጥሩ ግንዛቤ የሌለው”
ይህ መጠበቅ ያለባቸውና ቃል ለገባው ሰው ደግሞ ብዙ ጊዜ ሸክም የሚሆኑ ቃል ኪዳኖችን የሚያመለክት ነው፡፡
ይህ አንድ ሰው ወደ መግቢያ በር ይሄድና አጥንት ምናልባትም የእግር አጥንት ይሰብራል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ““አንድ ሰው እንዲሄድና የእግራቸውን አጥንት እንዲሰብር በእርግጠኝት ያደርጋል” ወይም “አንድ ሰው እንዲሄድና ራሱን እንዲጎዳ በእርግጠኝነት ያደርጋል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ልብ” የሰውን ስሜት፣ አመለካከትና ተነሳስቶት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አታላይ ሰው” ወይም “የማይታመን ሰው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ምላስ” የሰውየውን ንግግር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጠማማነት ይናገራል” ወይም “በክፋት ይናገራል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“መከራ ውስጥ ይወድቃል” ወደ አንድ ነገር “መውደቅ” ማለት ወደዚያ ሁኔታ ውስጥ መግባት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አደጋ ያገኘዋል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስለ ደስተኛ ልብ ሲናገር እንደ ጥሩ መድኃኒት እንደሆነ ገልጾታል ምክንያቱም እድትፈወስ ያደርግሃል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ደስተኛ ልብ እድትፈወስ እንደሚያደርግ እንደ ጥሩ መድኃኒት ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ልብ” የሰውን ስሜት፣ አመለካከትና ተነሳስቶት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ደስተኛ መሆን” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መንፈስ” የሰውን ጥልቅ ስሜትና ስሜታዊ ሁኔታ ይወክላል፡፡ የተሰበረ መንፈስ ደካማ ስሜታዊ ሁኔታን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድብርት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
የሰው አጥንት የሰውየውን አካላዊ ጤንነትና ጥንካሬ ይወክላል፡፡ የሰው አጥንት ከደረቀ በጣም የታመሙና ጤንነት የሌላቸው ናቸው ማለት ነወ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰውን በሽተኛና ደካማ ያደርጋሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ፍትህ እንዳይተገበር ማጣመም” ወይም “ፍትህን ማጣመም”
ይህ የሚናገረው ጥበብን ከማድረግ አቅጣጫ ስለ ሰውየው ትኩረት ሲሆን ያ ሰው ጥበብን ይመለከት እንደነበር አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጥበብ ማከናወን ላይ ትኩረት ያደርጋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሞኝን በዓይኖቹ አማካይነት የሚያመለክት ሲሆን በምን ላይ ትኩረት እንደሚያደርግ አጽንዖት ለመስጠት የቀረበ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኝ … ነው” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተግባራዊነት ስለሌላቸው የሞኝ ሕልሞች የሚናገር ሲሆን ተጨባጭነት እንደሌላቸው አጽንዖት ለመስጠት የምድር መጨረሻ ላይ እንደሆኑ አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእርሱ ዘንድ የምድር መጨረሻ ያህል የራቁትን ነገሮች ለማግኘት ጥረት ያደርጋል” ወይም “በማይሆንና በማይቻል ነገር ላይ ትኩረት ያደርጋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለአባቱ የሐዘን ምክንያት ስለሆነ ልጅ የሚናገር ሲሆን ልጁ ራሱ “ሐዘን” እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኝ ልጅ ለአባቱ ሐዘን ያመጣል”
ይህ ለእናቱ የምሬት ምክንያት ስለሆነ ልጅ የሚናገር ሲሆን ልጁ ራሱ “ምሬት” እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኝ ልጅ … ለእናቱ ምሬትን ያመጣል”
“እርሱን ለወለደችው”
ስሜታዊ ጉዳት፣ ሐዘን
እነዚህ ሃሳቦች በአዎንታዊ መንገድ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ ሁልጊዜ ስህተት ነው …. ይህ ሁልጊዜም ክፉ ነው” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ሌላኛው ተቀበይነት ያለው ትርጉም የሚከተለው ነው፡- “ንጹህ ሰው” ባልሰራው ወንጀል ሌሎች እንደፈጸመ አድርገው የሚወነጅሉት ማንኛውም ሰው ነው፡፡
በአሰቃቂ ሁኔታ መምታት
“ሐቀኝነት” የሚለው ቃል “ታማኝ” በሚለው ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ታማኝ የሆኑ” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገርበትን መንገድ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጥቂት ቃላት ይናገራል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ሞኝ እንኳ ጥበበኛ እንደሆነ ያስባሉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አይናገርም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አይናገርም” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ምሁር እንደሆነ ያስቡታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከሌሎች ሰዎች ራሱን ይለያል”
ይህ ትክክለኛውን ፍርድ ስለሚቃወም ሰው የሚናገር ሲሆን “ትክክለኛ ፍርድ” ከእርሱ ጋር እንደሚዋጋ ሰው ተደርጎ ተገልጿል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ከትክክለኛ ፍርድ ሁሉ ጋር አይስማማም” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“መልካም ፍርድ” ወይም “ጥበብ የተሞላበት ምርጫ”
“ሞኝ ሰው ስለ ማስተዋል ፈጽሞ አይገደውም፣ ነገር ግን ስለ … እንጂ” ይህ ሞኝ “ማስተዋልን” የደስታ ተቃራኒ እንደሆነ ያስባል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኝ ማስተዋል ይጠላል እናም ደስታን ብቻ ይፈልጋል” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ሞኝ ሰው ደስታ የሚያገኘው ለሌሎች ሰዎች በልቡ ምን እንደሚሰማውና ምን እንደሚመኝ በመንገር ብቻ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን ለሌሎች በልቡ ውስጥ ያለውን በመናገር ብቻ ነው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በሰው ልብ ውስጥ ያለው ነገር የሰውየውን ሃሳብና ስሜት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚያስበውን” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ንቀት፣” “እፍረት፣” እና “ስድብ” ክፉ ሰውን የሚያጅቡት ሰዎች እንደሆኑ ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ሰዎች ለክፉ ሰው ንቀት ያሳያሉ ከዚህ የተነሳ እፍረትና ስድብ እንዲሰማው ያደርጋሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ስለ እርሱ ከእፍረትና ከስድብ ጋር ንቀት ይሰማቸዋል” ወይም 2) ክፉ ሰው ለሌሎች ንቀት ያሳያል ከዚህ የተነሳ እፍረትና ስድብ እንዲሰማቸው ያደርጋል” አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ለሌሎች ሰዎች ያለውን ንቀቱን ያሳያል ከዚህ የተነሳ እፍረትና ስድብ እንዲሰማቸው ያደርጋል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ሁለቱም በአንድ ላይ ጥቅም ላይ የዋሉት ክፉው ሰው ወይም ደግሞ ሌሎች ሰዎች የተሰማቸውን “እፍረት” አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሳሳይ ናቸው፣ በመጀመርያው መስመር ላይ ያለው ሰው ጥበበኛ እንደሆነ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከጥበበኛ ሰው የሚወጡ ቃላት ጥልቅ ውኃ ናቸው፤ የጥበብ ምንጭም የሚፈስ ወንዝ ነው” (ትይዩነት እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው የጥበበኛ ሰው ቃላት ጥልቅ እውቀት የሚገለጥባቸው እንደሆኑ ሲሆን በጣም ጥልቅና እንደ ጥልቅ ውኃ የጠለቁ እንደሆኑ ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሰው አፍ የሚወጡ ቃላት እንደ ጥልቅ ውኃ የጠለቁ ናቸው” ወይም “ከሰው አፍ የሚወጡ ቃላት ጥልቅና እውቀት ያለባቸው ናቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ለተናገረው ነገር አጽንዖት ለመስጠት ሲባል ሰውየው በአፉ ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰው” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው የጥበብ ምንጭ እንደሚፈልቅ ምንጭ የተትረፈረፈ እንደሆነ ነው፡፡ የምንጭ መፍለቅ እንደሚፈስ ወንዝ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጥበብ ምንጭ ከሚፈልቅ ምንጭ እንደሚፈስ ውኃ የተትረፈረፈ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጎች በአዎንታዊ ቅርጽ ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለክፉ ሰው የሚገባውን ዋጋ መክፈል፣ ለጻድቃን ደግሞ ፍትሃዊ መሆን መልካም ነው (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ንግግሩ ላይ አጽንዖት ለመስጠት ሲባል ሞኝ “በከንፈሮቹ” ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኝ የተናገረው ያመጣል” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“ምክንያት ይሆናል”
ይህ የሚናገረው ስለ ሞኝ ሲሆን ሰዎች እንዲመቱት የሚያደርግ ነገሮችን መናገሩ እርሱ ራሱ ሰዎቹ እንዲመቱት እንደጋበዛቸው ተደርጎ ተገልጿል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አፉ ሰዎች እንዲመቱት ያደርጋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አፍ” የሞኝ ሰው ንግግርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተናገረው ንግግር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ሞኝ የሚናገረውን ነገር ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኝ የተናገረው …. በተናገረው ነገር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ያጠፋዋል”
በራሱ ላይ ችግርና መከራ ስለሚያመጣ ሰው ሲናገር ሰው እንስሳን እንደሚያጠምድ እንዲሁ ይህ ሰው ራሱን እንዳጠመደ አድርጎ አቅርቦታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በራሱ ላይ ችግር ያመጣል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሐሜት ቃላት ለማድመጥ በጣም ደስ የሚያሰኙ ስለመሆናቸው ሲናገር ለመብል የሚመች በጣም ጣፋጭ ምግብ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሀሜት ቃላት ለመስማት ደስ የሚሉ ናቸው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሐሜተኛ ሰው ንግግርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሐሜተኛ ሰው የተናገራቸው ቃላት” (ባለቤትነት የሚለውን ይመልከቱ)
ትንሽ የምግብ ጥቅልል
ይህ ወደ ሰው ውስጣዊ ክፍል ገብተው አስተሳሰቡን ስለሚያበላሹ የሐሜት ቃላት የሚናገር ሲሆን ወደ ሰውየው ሆድ ውስጥ እንደሚገባ ምግብ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ሰው አእምሮ ገብተው አስተሳሰቡን ያበላሻሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በስራው ችላ የሚል ሰው ከአጥፊ ጋር ተመሳሳይ እንደሆኑና በእርግጠኝነት ሁለቱም የሚመሳሰሉ እንደሆኑ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም ይገናኛሉ” ወይም “በጣም ተመሳሳይ ናቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰነፍ ነው” ወይም “ፍላጎት የለውም”
“ሁሉንም ነገር የሚያጠፋ” ወይም “ሁልጊዜ አጥፊ የሆነ”
ይህ ሃሳብ እግዚአብሔር ሕዝቡን እንደሚጠብቅ የሚናገር ሲሆን የእርሱ ሕዝብ የሚጠለሉበት ጠንካራ ግንብ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እንደ ጠንካራ ግንብ ይጠብቃል” ወይም “እግዚአብሐር ሕዝቡን እንደ ጠንካራ ግንብ ይጠብቃቸዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር በስሙ ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጽድቅ የሚያደርጉ ሰዎችን ይወክላል፡፡: አማራጭ ትርጉም፡- “ጻድቃን የሆኑ ሰዎች” ወይም “ጻድቅ ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከእግዚአብሔር ደህንነትን ስለሚፈልጉና እግዚአብሔር ስለሚጠብቃቸው ሰዎች የሚናገር ሲሆን እግዚአብሔርን እነዚህ ሰዎች ደህንነትን ለማግኘት ወደ እርሱ የሚሮጡበት ጠንካራ ግንብ እንደሆነ አድርጎ ገለጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ እርሱ ይሮጣሉ ደግሞም ደህንነትን ያገኛሉ” ወይም “እርሱን ይፈልጉታል ደግሞም ደህንነትን ያገኛሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በብልጽግናው ስለሚታመን ሀብታም ሰው የሚናገር ሲሆን ሀብቱ እርሱን የሚጠብቀው የተመሸገ ግንብ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጿል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተማ በተመሸገ ግንብ ላይ እንደሚደገፍ ሁሉ ባለጸጋ ሰው ደግሞ በሀብቱ ላይ ይደገፋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሀህ ሀብታም ሰዎችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሀብታም ሰው” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
በግድግዳና በግንብ የተከበበች ጠንካራ ከለላ ያላት ከተማ
ይህ የሚናገረው ከፍ ያለ ግንብ በከተማ ውስጥ ያሉትን በደህንነት እንዲጠበቁ እንደሚያደርግ ሁሉ ሀብቱ በደህንነት ይጠብቀኛል ብሎ ስለሚያምን ባለጸጋ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከፍ እንዳለ ግንብ ሀብቱ ይጠብቀኛል ብሎ ያስባል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በመጀመርያ የሰው ልብ በትዕቢት ይሞላል፣ ነገር ግን ወዲያውኑ ውድቀቱ ይመጣል”
ይህ በሰው መልካም ስምና ጤንነት ላይ የሚመጣውን ውድቀት የሚያመለክት ነው፡፡
እዚህ ላይ ለሃሳቡና ለስሜቱ አጽንዖት ለመስጠት ሰው በልቡ ተtወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“ትህትና” የሚለው ቃል እንደ ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፣ “ክብር” የሚለው ደግሞ እንደ ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው ከመከበሩ በፊት ትሁት ሊሆን ይገባዋል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ሞኝነት” እና “እፍረት” የሚሉት ረቂቅ ቃላት እንደ ቅጽል ሊገለጹ ይችላ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኝነቱ ነው፣ ሊያፍር ይገባዋል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሰው ለአስተሳሰቡ አጽንዖት ለመስጠት በመንፈሱ ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተስፋ ያለው ሰው ሕመም ይታገሳል” ወይም “ሰው በውስጣዊ ማንነቱ ተስፋ የተሞላ ከሆነ ከመታመም ይድናል” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ጥቂቶች ብቻ ሊሸከሙት ይችላ የሚል መልስ እንደሚሰጥ በማሰብ ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን የተሰበረ መንፈስ መሸከም በጣም ከባድ ነው” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በድብርት መውደቅን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በድብርት ውስጥ መሆን” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ለፍላጎቱ አጽንዖት ለመስጠት አስተዋይ ሰው በልቡ ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አስተዋይ ሰው ለማግኘት ይፈልጋል” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አስተዋይ የሆኑ ሰዎችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አስተዋይ የሆኑ ሰዎች” ወይም “አስተዋይ ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ያተርፋል” ወይም “ይጨምራል”
እዚህ ላይ ጥበበኛ ሰው ለመስማት የሚፈልገውን ነገር አጽንዖት ለመስጠት ሲባል ጆሮ በሚለው ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠቢብ ስለዚያ ነገር ለመማር ይፈልጋል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጠቢብ የሆኑ ሰዎችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠቢብ የሆኑ ሰዎች” ወይም “ጠቢብ ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይፈልገዋል” የሚለው ቃል የሚወክለው “እውቀትን” ነው፡፡
እዚህ ላይ “መንገዱን ትከፍትለታለች” እድል ይፈጥርለታል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእርሱ እድል ይፈጥርለታል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አንድን ሰው ለማየት ይፈቀድለታል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያግኘው” ወይም “ከእርሱ ጋር ይተዋወቅ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተቀናቃኙ ቀርቦ ጉዳዩን ከማሰማቱ በፊት ቀድሞ ጉዳዩን የሚያሰማውን ሰው የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጉዳዩን ለማሰማት የመጀመርያው ሰው” ወይም “ጉዳዩን ያሰማ የመጀመርያው ሰው” (ደረጃ የሚያሳይ እና የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
“እጣ ማውጣት”
ይህ በክርክር ምክንያት ክፉኛ የሚጣሉ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ ሲለያዩ በክርክራቸው ምክንያት መጣላታቸውን ያቆማሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተቀናቃኞች በክርክራቸው ምክንያት መጣላታቸውን እንዲያቆሙ ያደርጋል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጠንካራ ከተማን በጦርነት ማሸነፍ በጣም አስቸጋሪ ከመሆኑ ጋር በማነጻጸር ከበደልከው ወንድምህ ጋር ሰላም መፍጠር በጣም አስቸጋሪ እንደሆነ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወንድምህን ከበደልከው እንደገና ከእርሱ ጋር ሰላምን ለመፍጠር መንገድ መፈለግ ከተማን ለማሸነፍ ጦርነት ከመግጠም በላይ አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው የግንብ ብረት መስበር በጣም አስቸጋረ ከመሆኑ ጋር በማነጻጸር ለጠብ መፍትሔ መስጠትም አስቸጋሪ መሆኑን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠብን ማስቆም የግንብ ብረትን እንደመስበር በጣም አስቸጋሪ ነው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የተመሸገ ስፍራ
ሁለቱ መስመሮች አንድ ዓይነት ትርጉም አላቸው፤ ጥቅም ላይ የዋሉት ደግሞ ለተነገረው ነገር አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ሁለቱን በአንድ ላይ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው የሚናገረው መልካም ነገር ባመጣው ውጤት ይረካል” (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰው ስለሚናገረው መልካም ነገሮች የሚናገር ሲሆን ከአፉ የሚወጣ ፍሬ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብ የተሞላ ንግግሩ” ወይም “መልካም ቃላቶቹ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በተናገሩት ነገር ምክንያት በመጣው ውጤት ስለጠገቡ ወይም ስለረኩ ሰዎች የሚናገር ሲሆን እንደበሉና እንደጠገቡ አድርጉ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ረክቷል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰው ስለሚናገረው መልካም ነገር የሚናገር ሲሆን ከዛፉ ላይ እንደሚሰበሰብ ፍሬ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእርሱ ጥበብ የተሞላ ንግግር” ወይም “የእርሱ መልካም ቃላት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ ይደሰታል”
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምላስ ወደ ሕይወት ወይም ወደ ሞት ሊመራ ይችላል” ወይም “ሰዎች የሚናገሩት ንግግር ወደ ሕይወት ወይም ወደ ሞት ሊመራ ይችላል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ምላስ” ንግግርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች በሚናገሩት … መናገር ይወዳሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው በተናገረው ንግግር ምክንያት ያስከተለውን ውጤት ስለተቀበለ ሰው ሲሆን ውጤቱን እንደሚቀበለው ፍሬ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውጤቱን ይቀበላል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ጓደኞች ያሉት ሰው እነርሱ ጥፋት ያመጡበታል” ወይም “ብዙ ጓደኞች ያሉት ጓደኞቹ ያጠፉታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የበለጠ ታማኝ ነው” ወይም “ታማኝ ሆኖ ይቆያል”
“ድሃ ሰው መሆን ይሻላል”
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ እዚህ ላይ መራመድ መኖርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሐቀኝነቱ የሚኖር ሰው” ወይም “እውነተኛ ሕይወት የሚኖር ሰው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ንግግር” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጠማማነት ይናገራል” ወይም “በክፉ መንገድ ይናገራል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው አንድን ነገር በትክክለኛ መንገድ እንዴት መስራት እንዳለባቸው እውቀት ሳይኖራቸው ለመስራት የሚሞክሩ ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የምትሰራው ነገር ምን እንደሆነ ሳታውቅ በትጋት መስራት” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ
ይህ የሚናገረው ነገሮችን በጣም በችኮላ ስለሚሰራና ስህተትን ስለሚፈጽም ሰው ሲሆን ይህን ሰው በችኮላ እንደሚሮጥና መንገዱን እንደሚስት ሰው አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም በችኮላ የሚሰራ ሰው ስህተት ይፈጽማል” ወይም “በጣም በችኮላ የሚሰራ ሰው የተሳሳተ ምርጫ ያደርጋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ስሜቱን አጽንዖት ለመስጠት ሲባል ሰው “በልቡ” ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይቆጣል” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀብታም ሰው ብዙ ጓደኞች ይኖረዋል ምክንያቱም ሀብት ሰውን ይስባል ማለት ነው፡፡ የዚህ ሃሳብ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሀብታም ሰዎች በቀላሉ ብዙ ጓደኞች ያገኛሉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ
ድሃ ሰው በድህነቱ ምክንያት ከብዙ ጓደኞቹ ይለያል፡፡ የዚህ ሃሳብ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድህነት ሰው ጓደኞቹን እንዲያጣ ያደርጋል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊና በገቢር ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ሐሰተኛ ምስክርን በእርግጠኝነት ይቀጡታል” (ጥምር አሉታ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እርሱ ይያዛል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ውሸት የሚያሰራጨውን ሰው ይይዙታል” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ እዚህ ላይ “ያሰራጫል” የሚለው ቃል የማያቋርጥ ውሸትን ያመለክታል፡፡ ይህንን በምሳሌ 6:19 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያለማቋረጥ ይዋሻል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ ጊዜ አንዳንድ ነገሮችን ለሰው የሚሰጥ
“ሁሉ” የሚለው ቃል ግነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁሉ ጓደኛው የሆነ ይመስላል” ወይም “ሁሉም ሰው ጓደኛው ነው ማለት እንችላለን” (ግነትና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ከበፊቱ ሀረግ ይልቅ ይህ ሀረግ ተግባራዊ ሊሆን እንደሚችል ለማሳየት ቃለ አጋኖ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ ጓደኞቹ በእርግጠኝት ይጠሉታል ደግሞም ከእርሱ ርቀው ይሄዳሉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሰውየው በሕይወት እየኖረ እንደሆነ አጽንዖት ለመስጠት “ሕይወት” በሚለው ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ራሱን ይወዳል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ማስተዋል አለው”
ይህ በአዎንታዊና በገቢር ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ ይህንን በምሳሌ 19:5 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ሐሰተኛ ምስክርን በእርግጠኝነት ይቀጡታል” (ጥምር አሉታ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር “ያሰራጫል” የሚለውን ቃል ሳያቋርጡ መዋሸትን ለማመልከት ተጠቅሞበታል፡፡ ይህንን በምሳሌ 6:19 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያለማቋረጥ ይዋሻል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ትክክል አይደለም”
የባለጠግነትና የደስታ ሁኔታ
“ይህ” እና “አይገባውም” የሚሉት ቃላት ከቀደመው ሀረግ ግልጽ ተደርገዋል፡፡ ሊደገሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለባርያ ፈጽሞ አይገባውም” ወይም “ለባርያ ከዚህም የከፋ ነው” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጠቢብ አእምሮ ያለው ሰው ቁጡ ከመሆን ይታገሳል”
ይህ በአንድ ወሳኝ ሁኔታ ላይ ምን መደረግ እንዳለበት ማወቅ ማለት ነው፡፡ ይህንን በምሳሌ 1:4 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
“መተው ክብር ያመጣለታል” ወይም “እርሱ ከተወ ሌሎች ክብር እንደሆነ ያስባሉ”
በዓላማ መርሳት
እዚህ ላይ የጎረምሳ አንበሳ ግሳት ማጥቃትን ያመለክታል፡፡ የንጉስ ቁጣ ካልተጠበቀና አደገኛ ከሆነ የአንበሳ ደቦል ጥቃት ጋር ተነጻጽሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የንጉስ ቁጣ እንደ አንበሳ ደቦል ጥቃት አደገኛ ነው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
በንጉስ ፊት ሞገስ ማግኘት በማለዳ በሳር ላይ ከሚታየው የሚያድስ ውኃ ጋር ተነጻጽሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን በፊቱ ሞገስ ማግኘት በሳር እንዳለ ጤዛ ያድሳል” ወይም “ነገር ግን በፊቱ ሞገስ ማግኘት በማለዳ በመሬት ላይ እንደሚታየው ጤዛ የሚያድስ ነው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“አባቱን ያጠፋዋል”
ይህ የሚናገረው ስለ ጨቅጫቃ ሚስት ሲሆን እርሷ የማታቋርጥ የውኃ ነጠብጣብ እንደሆነች አድርጎ ገልጿታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጨቅጫቃ ሚስት እንደማያቋርጥ የውኃ ነጠብጣብ ነዝናዛና በጥባጭ ናት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ተከራካሪ ሚስት” ወይም “ስምምነት የሌላት ሚስት”
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ልጆች ቤትና ሐብት ከወላጆች ይወርሳሉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን ቃል በምሳሌ 12:23 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር አስተዋይ ሚስት ይሰጣል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስንፍና ሰውን ብዙ እንዲተኛ እንደሚያደርገው የሚናገር ሲሆን ስንፍና ሰውን በጉልበት ወደ እንቅልፍ እንደሚጥለው ተደርጎ ተገልጿል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስንፍና ሰው ብዙ እንዲተኛ ያደርገዋል” ወይም “ሰነፍ ሰው ብዙ ይተኛል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አይበላም የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አይበላም” ወይም “ይራባል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ የተማረው ትእዛዛት”
“ሕይወቱን ይጋርዳል”
ይህ ሰውየው እንዴት እንደሚኖር የሚያመለክት ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ የሚኖርበት መንገድ” ወይም “እንዴት እንደሚኖር” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለድሃ የተደረገውን ቸርነት ለእርሱ እንደተደረገ ይቆጥራል፡፡ ሰዎች ለድሃ ደግነትን የሚገልጡበት አንዱ መንገድ በመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለድሃ የሚሰጥ ሰው ለእግዚአብሔር ይሰጣል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ድሃ ሰዎችን የሚያመለክት ነወ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድሃ የሆኑ ሰዎች” ወይም “ድሃ ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ልጅ ገና በሕጻንነቱ ሳለና ቅጣትና ተግሳጽ ሊቀበል የሚችልበትን ጊዜ ነው፡፡ የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገና ልጅ ሳለ” ወይም “ሊማር በሚችልበት ጊዜ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ይህ ሀረግ የሚገልጸው ልጅህን መቅጣት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን ልጅህ እንዳይሞት አስከፊ በሆነ ሁኔታ አትቅጣው” ወይም 2) ይህ ሀረግ የሚገልጸው ልጅህን ባትቀጣው ምን ሊሆን እንሚችል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ካልቀጣኸው ራሱን እንዲያጠፋ እያገዝኸው ነው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ሲሆን ትርጉሙም አንድ ነገር እንዲከናወን መጨከን ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱን ዝም ብሎ ማየት” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ሲሆን በቀላሉ የሚበሳጭ ሰውን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስሜቱን መቆጣጠር የማይችል ሰው” ወይም “በቶሎ የሚቆጣ ሰው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው እርሱ ሲቆጣ የሚከተለውን አሉታዊ ውጤት የተሸከመውን ሰው ነው፡፡ የዚህ ዓረፍተ-ሃሳብ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የቁጣውን አሉታዊ ውጤት መሸከም አለበት” ወይም “በቁጣው የፈጸመው ድርጊት አሉታዊ ውጤት መሸከም አለበት” (ፈሊጥ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ብትታደገው፡፡” ይህ የሚያመለክተው ከቁጣው የተነሳ ከሚወስደው እርምጃ እርሱ ማዳን ነው፡፡ የዚህ ዓረፍተ-ሃሳብ ትርጉም በቀላሉ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በቁጣ ከተሞላ በኋላ ብታድነው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሌላ ጊዜ” ወይም “እንደገና” (ደረጃ የሚያሳይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ናቸው፣ የተደጋገሙት ነገሩ ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ እዚህ ላይ “ስማ” የሚለው እንዲያው ዝም ብሎ በጆሮ መስማት ብቻ ሳይሆን ነገር ግን ከተሰጠህ ምክር መማርና ምክሩን መከተል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለምክር ትኩረት ስጥ” ወይም “ምክርን ተከተል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” ጥቅም ላይ የዋለው አእምሮን ለማመልከት ሲሆን ለሰው ምኞት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሰው አእምሮ ውስጥ” ወይም “ሰው የሚመኘው ነገር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“የእግዚአብሔር ዓላማ” ወይም “የእግዚአብሔር እቅድ”
ይህ ፈሊጥ ሲሆን “መፈጸም” ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ይፈጸማል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎች እግዚአብሔርን ቢያከብሩ ረጅም እድሜ ይኖራሉ ማለት ነው፡፡ የዚህ ዓረፍተ-ሃሳብ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔርን የሚያከብሩ ሰዎች ረጅም እድሜ ይኖራሉ፤ እግዚአብሔርን የሚያከብር ማንኛውም ሰው ይረካል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ያለው” የሚለው ቃል የሚያመለክተው “እግዚአብሔርን ማክበር” ነው፡፡
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይረካል፤ ምንም ነገር አይጎዳውም” ወይም “ይረካል፤ በደህንነት ይጠበቃል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን በምሳሌ 10፡26 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
“እጁን በሳህን ውስጥ ያስገባል” ወይም “እጁን በራሱ ሳህን ውስጥ ያስቀምጣል፡፡” በዘመናችን በብዙ ባህሎች ውስጥ እንደሚሆነው በመጽሐፍ ቅዱስ ባህል ሰዎች ብዙ ጊዜ የሚበሉት በእጃቸው ነበር፡፡
እጁን እንደገና ወደ አፉ መልሶ አያመጣውም ምክንያቱም እጅግ በጣም ሰነፍ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን በጣም ሰነፍ ከመሆኑ የተነሳ ራሱን ለመመገብ እጁን መልሶ ወደ አፉ ማምጣት አይችልም፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቀልደኛውን ብትመታው፣ አላዋቂው”
“ቀልደኛውን ቅጣው”
“ልምድ የሌለው” ወይም “ብስለት የሌለው ሰው”
ይህንን በምሳሌ 12፡23 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
“አስተዋይ የሆነውን ሰው ብታርመው”
ይህ “እውቀት” የሚለው ረቂቅ ስም “አወቀ” በሚለው ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የበለጠ ያውቃል” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ለራሱ ዕፍረትና ውርደት ያመጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለራሱ ዕፍረትና ውርደት ያመጣል” ወይም 2) ለቤተሰቡ ያመጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለቤተሰቡ ዕፍረትና ውርደት ያመጣል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ
እዚህ ላይ “ማድመጥና መታዘዝ” እንደ “መስማት” ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለተግሳጽ ትኩረት መስጠት ካቆምህ” ወይም “ተግሳጽን መታዘዝ እምቢ ብትል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ትተዋለህ” ወይም “ጀርባህን ትሰጣለህ”
“እውቀት”
ይህ የሚናገረው ክፉ ሰዎች እንዴት ክፋትን በማድረግ እንደሚደሰቱ ሲሆን ምግብ በቀላሉ እንደሚውጡ እንደዚሁ በደልን በቀላሉ እንደሚውጡ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉዎች ምግብን ሲበሉ እንደሚደሰቱ እንደዚሁ ክፋትን በማድረግ ይደሰታሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የክፉ ሰው አፍ” የሚለው ሀረግ ክፉ ሰዎችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰዎች ይውጣሉ” ወይም “ክፉ ይውጣል” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ክፉ ሰዎችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰው” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ፍርድ” እና “ግርፋት” የሚሉት ቃላት እንደ ግስ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር በፌዘኞች ላይ ለመፍረድና ለመግረፍ ዝግጁ ነው” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ዝግጁ ነው” የሚሉት ቃላት ከቀደመው ሀረግ በግልጽ መረዳት ይቻላል፤ ሊደገሙም ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ግርፋት ለሞኞች ጀርባ ተዘጋጅቷል” ወይም “እርሱ ጀርባቸውን ለመግረፍ ዝግጁ ነው” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
በጅራፍ ወይም በበትር መምታት
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ በአንድ ላይ የተጣመሩት ብዙ አልኮል የመጠጣት አደገኛትን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ወይን” የሚያመለክተው በወይን የሰከረን ሰው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በወይን የሰከረ ሰው ፌዘኛ ነው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ብርቱ መጠጥ” የሚያመለክተው በጠንካራ ወይን የሰከረ ሰውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በብርቱ መጠጥ የሰከረ ሰው ጠብ ይጀምራል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ ጊዜ ሕዝብ በሚሰበሰብበት ቦታ በጩኸት የሚጣላ ሰው
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በግልጽ ማሰብ እስከማይችሉ ድረስ የሚጠጡ ሰዎች ሁሉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መጠጥ” የሚያመለክተው አልኮል መጠጦችን ነው፡፡
ይህ የጥበበኛ ተቃራኒ ነው፣ “ሞኝ” ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞን ነው” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የንጉስ ቁጣ ሰዎች እንዴት እንደሚፈሩት እና የደቦል አንበሳ ቁጣ እንዴት እንደሚፈሩት ተነጻጽሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች የአንበሳ ደቦል ሲመጣባቸው እንደሚፈሩ እንደዚሁ የንጉስ ቁጣ ያስፈራቸዋል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ንጉሱን ያስቆጣዋል”
ይህ የሚያመለክተው መሞትን ነው፡፡ እዚህ ላይ “ሕይወት” የሚያመለክተው ስጋዊ ሕይወትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይሞታል” (ለስላሴ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሚያስከብር ነው፡፡” ይህ ሰውየው ይከበራል ማለት ነው፡፡
ይህ ወደ ጭቅጭቅ ፈጥኖ ስለመግባት የሚናገር ሲሆን ጭቅጭቅ ሞኝ ሰው በአካል ዘልሎ የሚገባበት እንደሆነ ተደርጎ ተገልጿል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኝ ሁሉ ወደ ጭቅጭቅ ፈጥኖ ይገባል” ወይም “ሞኝ ሁሉ ወደ ጭቅጭቅ ለመግባት ፈጣን ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ለመዝራት መሬትን ማዘጋጀት
“እህል የሚዘራበት ወቅት”
ይህ ሊሰበስበው የሚችለው በእርሻው ላይ የበቀለ ምንም ነገር አይኖርም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን የሚሰበስበው ምንም ነገር አይኖረውም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሰውን ድርጊት መነሻ ምክንያት መረዳት እንዴት አስቸጋሪ እንደሆነ በጥልቅ ጉድጓድ ያለውን ውኃ ለማግኘት አስቸጋሪ ከመሆኑ ጋር በማነጻጸር ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጥልቅ ጉድጓድ ያለውን ውኃ ለማግኘት አስቸጋሪ እንደሆነ እንደዚሁ በሰው ልብ ውስጥ ያለውን ሃሳብ መረዳት አስቸጋሪ ነው፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማስተዋል ያለው ሰው”
ይህ በሰው ልብ ውስጥ ያለውን ሃሳብ ስለመለየት የሚናገር ሲሆን ከጥልቅ ጉድጓድ ተቀድቶ እንደሚወጣ ውኃ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሃሳቡ እንዲታወቅ ያደርጋል” ወይም “ሃሳቡን ይለየዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ታማኝ ነው” ወይም “አመኔታ የሚጣልበት ነው”
ግልጽ የሆነው መልስ “እንደዚያ ያለ ሰው ማግኘት የሚችሉት ጥቂቶች ናቸው” የሚል ነው፡፡ ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ እንደ ዓረፍተ-ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን ጥቂት ሰዎች ታማኝ ሰው ሊያገኙ ይችላሉ” ወይም “ነገር ግን ታማኝ የሆነ ሰው ማግኘት በጣም አስቸጋሪ ነው!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ መራመድ መኖርን ያመለክታል፡፡ ይህንን በምሳሌ 19፡1 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሐቀኝነቱ ይኖራል” ወይም “ታማኝ ሕይወት ይኖራል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ከእርሱ ይልቅ በእድሜ ለጋ ስለሆኑና ልጆቹም ስለሆኑ እርሱን “እርሱን ይከተሉታል” ለማለት ነው፡፡ ይህ ሀረግ በአንተ ቋንቋ ያልተለመደ ከሆነ እንዳለ መተው ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ልጆቹ ይከተሉታል “ ወይም “ልጆቹ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ንጉስ በተለያዩ የክፋት ዓይነቶች መካከል የሚለይ ስለመሆኑ የሚናገር ሲሆን ይህ የመለየቱን ተግባር ሰው እህል አበጥሮ እንደሚለይ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእርሱ ፊት የሚመጡትን የተለያዩ የክፋት ዓይነቶች ይመለከታል ደግሞም ይለያል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ጥያቄ ጠቋሚ መልስ ሊሆን የሚችለው፡- “ማንም ሰው ይህን ሊናገር አይችልም” የሚል ነው፡፡ ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ እንደ ዓረፍተ-ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ““ልቡ ንጹህ እንደሆነና ኃጢአት የለብኝ ብሎ መናገር የሚችል አንድም ሰው የለም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የሰው “ልብ” ሃሳቡንና ምኖቱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሃሳቤ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
በመንፈሳዊነቱ እግዚአብሔር ተቀባይነት እንዳለው የቆጠረው ሰው በአካል ንጹህ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጿል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ኃጢአት የለብኝም” ወይም “ኃጢአት አልሰራሁም”
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ወጣትን በስራው ያውቁታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ባህርዩ ንጹህና ቅን መሆኑና አለመሆኑ”
“ተግባሩ” ወይም “የሚሰራው ስራ”
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ናቸው፤ ይህ ወጣት ምን ያህል መልካም እንደሆነ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አስፈላጊ ከሆነ ወደ አንድ ቃል መጣመር ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጹህ” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስሜቶቻችንን በሙሉ እርሱ እንደፈጠራቸው አጽንዖት ለመስጠት ተመሳሳይ ሃሳቦች ተደጋግመዋል፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ትመጣለህ” የሚለው ቃል ወደ አዲስ ሁኔታ ትገባለህ፤ ትመጣለህ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድሃ ትሆናለህ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የአንድ ሰው ዓይን መከፈት” “መንቃት” እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንቁ ሁን” ወይም “ጥንቁቅ ሁን” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ገዢ ለራሱ የሚገዛውን በዝቅተኛ ዋጋ እንዲያገኝ አንድ ሰው የሚሸጠውን ነገር ያቃልላል፡፡ ከገዛ በኋላ ግን ሻጩ እንዲሸጥለት በማሳመን ስለገዛበት ጥሩ ዋጋ ይኩራራል፡፡ የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገዢ የሻጩን እቃ እያቃለለ ‘መጥፎ ነው! መጥፎ ነው!’ ይላል ነገር ግን እቃውን ከገዛ በኋላ ይሄዳል ከዚያም ስለከፈለው ዝቅተኛ ዋጋ ይኩራራል (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ከከበረ ጌጥ ጋር በማወዳደር ስለ እውቀት ከንፈሮች ዋጋ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእውቀት ከንፈሮች እንደ ውድ ጌጥ በጣም የከበሩ ናቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ቃላት” የሚሉት “ከንፈሮች” በሚሉት ተገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጥበብ ቃላት” ወይም “የእውቀት ቃላት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ገንዘብ ስትበደር አበዳሪው ከተበዳሪው እንደገና ለመከፈሉ ዋስትና ይሆን ዘንድ አንድ ነገር እንደ ልብስ የመሳሰሉ ይወስዳል፡፡ አበዳሪውም መያዣውን ገንዘቡ ከተከፈለው ቧላ ይመልሳል፡፡ ተበዳሪው በጣም ድሃ ከሆነ ደግሞ ለአበዳሪው ሌላ ሰው እንደ ዋስትና አንድ ነገር ሊሰጠው ይችላል፡፡ የዚህ ዓረፍተ-ሃሳብ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ እንግዳ ሰው የተበደረውን ብድር መክፈል ለመቻሉ ማረጋገጫ ይሆን ዘንድ እንደ ዋስትና ዋስ ከሆነው ሰው ልብሱን ውሰድ፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አንድ ሰው ብድር ከተበደረ በኋላ ዋስ የሆነው ሰው ብድሩ የሚከፈል መሆኑን ለማረጋገጥ ለአበዳሪው አንድ ነገር ይሰጠዋል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብድሩ ተመልሶ የሚከፈል መሆኑን ለማረጋገጥ ዋስትና ስጠው” ወየም “ብድር ለመክፈል ቃል ግባ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ “አንድን ነገር ማስያዣ መያዝ” አንድ ሰው የወሰደውን ዕዳ እንደሚከፍል ለማረጋገጥ አንድ ሰው እንደ ማስያዣ የሰጠውን ነገር ወይም ቃል ኪዳን መያዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዕዳው የሚከፈል ለመሆኑ ዋስትና እንዲሆን ኮቱን እንደ ማስያዣ ያዝ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው በማጭበርበር ያገኘው ዳቦ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማጭበርበር” የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌሎችን በማጭበርበር” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ዳቦ” በአጠቃላይ ምግብን ሁሉ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምግብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ጥሩ ጣዕም አለው”
ይህ ምግቡ የማይጣፍጥ ስለመሆኑ የሚናገር ሲሆን አፉ በእርግጥም ከምግብ ይልቅ በጠጠር እንደተሞላ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን ከዚያ በኋላ በአፉ ውስጠ እንደ ጠጠር ጣዕም ይሆንበታል” ወይም “ነገር ግን ወዲያውኑ በአፉ ውስጥ እንደ አፈር ጣዕም ይሆንበታል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ትንሽ ድንጋዮች
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች እቅዳቸውን በምክር ላይ ተመስርተው ያቅዳ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በስተጀርባ ብዙ መናገር ነው፡፡
“አንተ ከእርሱ ጋር ጓደኛ አትሁን”
አንድ ሰው ክፉ ነገር በሌላ ሰው ላይ እንዲሆን ምኞቱን ከገለጸ ማለት ነው፡፡
ይህ የሚናገረው በድንገትና ባልተጠበቀ ሁኔታ ስለሚሞት ሰው ሲሆን የዚህን ሰው ሕይወት በድቅድቅ ጨለማ እንደጠፋ መብራት አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በድቅድቅ ጨለማ እንደጠፋ መብራት ሕይወቱ በድንገት ይቆማል” ወይም “በድንገት ይሞታል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መብራቱ ይጠፋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚንበለበል ነበልባል ያለው መብራት ያመለክታል፡፡ እዚህ ላይ የመብራቱ ነበልባል እንደ መብራት ተተጠቅሷል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የመብራቱ ነበልባል” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ነበልባል እንዲጠፋ ማድረግ
ይህ የሚያመለክተው ውርሱን ሊቀበል ከሚገባበት ጊዜ በፊት ቀድሞ የተቀበለን ሰው ነው፡፡ የዚህ ዓረፍተ-ሃሳብ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከትክክለኛው ጊዜ በፊት” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አንተ በሌሎች ሰዎች ላይ መጥፎ ነገር ስላደረግህ እነርሱም በአንተ ላይ የሚወስዱት በቀል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እቀጣሃለሁ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር የአንተን ጉዳይ እርሱ ይይዘዋል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእግዚአብሔር ታመን” ወይም “በእግዚአብሔር ተስፋ አድርግ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ናቸው፣ በአንድ ላይ የተጣመሩት ይህ ምን ያህል መጥፎ እንደሆነ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰውን አካሄድ እግዚአብሔር (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰው የሚያደርገውን የተለያዩ ነገሮች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰው ድርጊቶች” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ አመልካች መልስ ሊያስተውለው አይችልም የሚል ነው፡፡ ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ ሰው የራሱን መንገድ ሊያስተውለው አይችልም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊ ነው፡፡ “መንገዱን” የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው የሰውየውን ሕይወት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሕይወቱ ለምን አንድ ነገር እንደሚሆን አያስተውልም” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው አደገኛ ስለሆነ ነገር ሲሆን እንደ ወጥመድ ወይም መንጠቆ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አደገኛ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ምን ትርጉም ሊኖረው እንደሚችል በጥንቃቄ ሳያስተውሉ በችኮላ አንድ ነገር መናገር
ይህ ሰው አንድ ነገር ለእግዚአብሔር የተቀደሰና የተለየ ነው ብሎ ስእለት ገባ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእግዚአብሔር የተለየ አደረገ” ወይም “የተቀደሰ ነው አለ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ንጉስ እህልን እንደሚያበጥር እንደዚሁ ክፉ ሰዎችን እንደሚለይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉዎችን ይለያል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ክፉ ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ የሆኑ ሰዎች” ወይም “ክፉ ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ንጉስ የመውቂያ ጋሪውን በእነርሱ ላይ እንደሚነዳ አድርጎ በመግለጽ ክፉዎችን እንደሚቀጣ ይናራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ በአሰቃቂ ሁኔታ ይቀጣቸዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የመውቂያ ጋሪ፡፡” ይህ እህል ለመውቃትና ከገለባው ለመለየት የሚረዳ መሳርያ ነው፡፡
ይህ የሚናገረው ስለ ሰው መንፈስ ሲሆን እንደ መብራት ገልጾታል፡፡ የሰው መንፈስ ውስጣዊ ማንነቱን እንደሚገባ እንዲረዳ ያግዘዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መብራት በጨለማ እንድናይ እንደሚያግዘን እንደዚሁ ጥልቅ ማንነታችንን በሚገባ እንድንረዳ እግዚአብሔር መንፈስ ሰጥቶናል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ታማኝነት” እና “እውነተኛነት” የተባሉት ረቂቅ ስሞች “ታማኝ” እና “እውነተኛ” ተብለው ሊገለፁ ይችላሉ፡፡ ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ንጉስ ለኪዳኑ “ታማኝ” እና “እውነተኛ” በመሆን ራሱን ሊጠብቅ ይችላል፡፡ (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ንጉሱን በደህንንት ከጉዳት ይጠብቁታል
እዚህ ላይ “ዙፋን” የንጉሱን የአገዛዝ ኃይል ይወክላል፡፡ “ፍቅር” የሚለው ረቂቅ ስም በግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ በተጨማሪ ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጉስ ለረጅም ጊዜ መምራቱን ሌሎችን በመውደድ ያረጋግጣል” (ምትክ ስም እና ረቂቅ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁሉም ዓረፍተ ሃሳቦች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ የተደጋገሙት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አንድን ሰው ለማረም አካላዊ ቅጣት ስለ መጠቀም ሲናገር ክፉ ነገር ቆሻሻ እንደሆነና ቅጣት ደግሞ እንደሚያነጻው ተደርጎ ተገልጿል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥፋት የሰራን ሰው መግረፍ ከጥፋቱ እንዲታረም ያደርገዋል ደግሞም የተሻለ ሰው እንዲሆን ያደርገዋል፡፡ (ትይዩነት እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ ንጉስ ልብ ሲናገር ሰዎች እርሻቸውን በአስፈላጊ ጊዜ ለማጠጣት ውኃውን እንደሚፈልጉ እንደሚመሩት እንደ መስኖ ቦይ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው የመስኖ ውኃን እንደሚመራው ሁሉ እንደዚሁ እግዚአብሔር የንጉስን ልብ ይቆጣጠራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ልብ ሰው ለሚያስበውና ሊሰራ ለሚፈልገው ነገር ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የንጉስ ሃሳብና ተግባር” ወይም “ንጉስ የሚያስበውና ሊያደርገው የሚፈልገው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ዓይን ማየትን ይወክላል፣ ማየት ደግሞ ሃሳብን ወይም ፍርድን ይወክላል፡፡ ጸሐፊው ሰው ስለሚያደርገው ነገር ሲናገር ያ ሰው በመንገድ እንደሚጓዝ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እያንዳንዱ ሰው የሚሰራው ስራ ሁሉ መልካም እንደሆነ ያስባል” ወይም “እያንዳንዱ ሰው የሚሰራው ስራ ሁሉ መልካም እንደሆነ ይደመድማል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ሰው ትክክለኛውን ነገር ለማድረግ ይፈልግ እንደሆነና እንዳልሆነ እግዚአብሔር ስለሚያደርገው ውሳኔ ሲናገር እግዚአብሔር ወደ እቃ እንደሚመለከትና መልካም ጥራት ያለው እንደሆነ መዝኖ ድምዳሜ እንደሚደርስ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰውን የውስጥ ሃሳብ የሚመዝን ማን ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ትክክል እንደሆነ የሚያስበውን ነገር ማድረግ”
“እግዚአብሔር ሰዎች ሌሎች ሰዎችን ሊይዙ የሚፈልገውን ዓይነት አያያዝ ለሰዎች ማድረግ”
“ፍትህ - እግዚአብሔር ይህን የበለጠ ይፈልገዋል”
“ዓይን” እና “ልብ” የሚሉት ቃላት ራሱን ከሌሎች ሰዎች ይልቅ እንደሚሻል ለሚቆጥርና ሌሎች ሰዎች ይህን ሃሳቡን እንዲያወቁለት ለሚፈልግ ሰው ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሌሎች ሰዎች ይልቅ እንደሚሻሉ ሰዎች እንዲያስቡ የሚፈልጉ ሰዎች” (ተዛምዶአዊ እና ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እርሱ ከእነርሱ ይልቅ እንደሚሻል እንደሚያስብ ሌሎች ሰዎች እንዲያውቁለት ለሚፈልግ ሰው ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው፡፡ (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እርሱ ከሌሎች ሰዎች ይልቅ የተሸለ እንደሆነ ለሚያስብ ሰው ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው፡፡ (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ክፉ ሰውን የሚያግዙ ነገሮች በሙሉ እንደ መብራት እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰውን እንደ መብራት የሚያግዙ ነገሮች በጨለማ እንዲያይ ይረዱታል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የስም ቅጽል እንደ ስም ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትጉ ሰው” ወይም “ጠንክሮ የሚሰራ ሰው” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ድህነት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድሃ ይሆናል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ሃብትን ማከማቸት”
ምላስ አንደበቱ ይናገር ዘንድ ሰው ለሚጠቀምባቸው ቃላቶች ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውሸት መናገር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ሰው በውሸት የሚያገኘውን ሃብት በማለዳ በፍጥነት ከሚጠፋ ተን ጋር አመሳስሎታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚጠፋ ተን” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ሰው በውሸት የሚያገኘውን ሃብት በአዳኝ ወጥመድ ላይ እንደሚደረገው የማታለያ ምግብ እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ስለ ክፉዎች አመጽ ሲናገር ሌሎችን እንደሚጠራርግ ሰው አድርጎ ገልጾታል፡፡ እግዚአብሔር ቅን የሆኑ ጎረበቤቶቻውን የሚጎዱትን ክፉ ሰዎች ይቀጣል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“አመጽ” የሚለው ረቂቅ ስም የሚያመለክተው ሰዎች ቅን ጎረቤቶቻቸውን ለመጉዳት የሚሰሯቸውን ድርጊቶችን ወይም ሌሎች ነገሮችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የክፉ ሰዎች አመጸኛ ድርጊት” (ረቂቅ ስም እና የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የሚያመለክተው በውኃ ውስጥ ዓሳ ለመያዝ መረብ መጎተትን ነው፡፡ በራሳቸው ድርጊት ስለሚጠፉ ክፉ ሰዎች ሲናገር አንድ ሰው ዓሳ እንደሚይዝ እንደዚሁ ድርጊታቸው በመረብ አጥምዶ እንደሚይዛቸው አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “እንደ ዓሳ አጥምዳቸው” ወይም “አንድ ሰው ዓሳ በመረብ እንደሚይዝ እንደዚሁ በቀላሉ አጥፋቸው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አንድ ሰው የሚኖርበትን መንገድ አንድ ሰው ከሚጓዝበት ጠማማ መንገድ ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በደለኛ ሰው የሚኖርበት መንገድ ጠማማ ነው” (ፈሊጥ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ጠማማ” የሚለው የታጠፈ ወይም ቀጥተኛ ያልሆነ ማለት ነው፡፡ ይህ በስነ ምግባር ለተሳሳተ ሰው ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስህተት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚያን ጊዜ የነበሩ ቤቶች ለጥ ያለ ጣራ ነበራቸው፡፡ የጥንት እስራኤላውያን ጣራቸውን ለመስራት ብዙ ጊዜ ይወስድባቸው ነበር፡፡ ጣራው ከቤቱ ውስጠኛው ክፍል ይልቅ ቀዝቃዛ ነበር፡፡ አንዳንድ ጊዜ ሰዎች ለመኝታ የሚሆን ትልቅ መጠለያ በጣራው በአንዱ ማእዘን ላይ ይሰሩ ነበር፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ብዙ ጊዜ የምትጨቃጨቅና የምታማርር ሚስት”
ጸሐፊው ስለ ሰው ምኞት ማለትም ለሚበላና ለሚጠጣ ነገር ስላለው ፍላጎት ሲናገር አንድን ነገር እንደሚፈልግ ሰው አድርጎ ገልጾታል፡፡ “ክፉ” የሚለው ቃል ክፉ ሰዎችን የሚያመለክት የስም ቅጽል ሲሆን “ክፋት” የሚለው ቃል ደግሞ ክፉ ድርጊቶችን የሚወክል የስም ቅጽል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰዎች ለመብላትና ለመጠጣት እንደሚመኙ እንደዚሁ ክፉ ድርጊቶችን ለመፈጸም ይመኛሉ” (ሰውኛ ዘይቤ እና የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
አጥብቆ መፈለግ
“ደግነት መፈለግ” የሚለው ፈሊጥ አንድ ሰው ደግነት ለሚፈልገው ሰው ማረጋገጫ ሲሰጠውና በደግነት ሲያደርግለት ማለት ነው፡፡ በተጨማሪ ዓይኖች ማየትን ይወክላል፣ ማየት ደበደግነት ግሞ ሰውየው ለሌሎች ሰዎች ያለውን ሃሳብና አመለካከት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጎረቤቱ ከእርሱ ምንም ዓይነት ደግነት አላገኘም” ወይም “ለጎረቤቱ ደግትን አላሳየም” (ፈሊጥ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው ፌዘኛውን ሲቀጣ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ልምድ የሌላቸው” ወይም “ብስለት የሌላቸው”
“በሌሎች ላይ የሚያፌዝ”
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው ጥበበኛውን ሰው ሲገስጸው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እውቀት አንድ ሰው ሊጨብጠውና ለራሱ ሊወስደው የሚችለው እቃ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ማንኛውም ጻድቅ ሰው ወይም 2) “ጻድቅ የሆነው እግዚአብሔር”
“ለቤት ጥንቃቄ የተሞላበት ትኩረት ያደርጋል” “ቤቱ ላይ ምን ሊሆን እንደሚችል ለማየት ይጠብቃል”
እዚህ ላይ ጥፋት አንድ ሰው የሚወሰድበት ቦታ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ያጠፋቸዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድሆች ለእርዳታ ሲጮሁ የማይሰማ ሰው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“አይመልስለትም” የሚለው ቃል ሌላ ሰው ለእርዳታና ተግባራዊ እርምጃ ሲጠይቀው ለሚሰማ ሰው ምትክ ስም ነው፡፡ ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድም ሰው እርሱን ለመርዳት አንዳች አያደርግም” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የተቆጣን ሰው በቁጣው እንዳይቀጥል ስሜቱን ያረጋጋል”
“ፍትሕ” የሚለው ረቂቅ ስም በስም ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ እነዚህ ቃላት በገቢር ቅርጽ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መሪዎች ፍትሕ ሲያደርጉ” (ረቂቅ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለወደፊት በጥበብ መኖር ፈጽሞ ኤችልም” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሙታን መናፍስት ባሉበት ጉባኤ ይኖራል”
“ቤዛ” የሚለው ቃል የሌላውን ሰው ስፍራ ለሚወስድ ሰው ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ እዚህ ላይ ጽድቅ ካደረገው ሰው ይልቅ ስህተት የፈጸመው ሰው ቅጣት ይቀበላል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በመዋሸትና ሌሎች ውሸት የተሞሉ ነገሮችን በማድረግ የሚያምኑትን ሰዎች የሚጎዳ ሰው
ይህ የስም ቅጽል በስም ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠቢብ ሰው” (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
x
“በከተማዋ ዙርያ ያለውን የግንብ አጥር ዘልሎ ይገባል”
“ኃያላን ሰዎች የሚኖሩባት ከተማ” ወይም “ኃያላን ተዋጊዎች ያሉባት ከተማ”
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያጠፋዋል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማንም ሰው ወደ ከተማው አልፎ ሊገባ ይችላል ብለው ያላሰቡትንና ከዚህም የተነሳ ደህንነት እንዲሰማቸው የሚያደርጉትን በከተማዋ ዙርያ ያሉትን ግንቦቹንና ማማዎችን”
“አፍ” እና “ምላስ” ሰውየው የተናገረውን ነገር ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሚናገረው ነገር ጥንቃቄ የሚያደርግ ማንኛውም ሰው” (ጥምር ቃል እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ))
“ኩሩና ትዕቢተኛ ሰዎች በእብሪትና በትዕቢት እንሚያደርጉ መጠበቅ ትችላለህ”
እነዚህ ሁለተ ቃላት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ነገር ናቸው፣ ሰውየው ምን ያህል ትዕቢተኛ እንደሆነ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“ስም” የሚለው ቃል ሰዎች ለሚጠሩት መጠሪያው ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ልትጠራው የሚገባህ ፌዘኛ ብለህ ነው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ሰውየው ስለሚፈልገው ነገር ሲናገር ምኞቱ ሰነፍ ሰው ሊገድል የሚችል ሰው አድርጎ ገልጾታል፡፡ እዚህ ላይ ሰነፍ ሰው ስራ ፈት እና የማይሰራ መሆን ይፈልጋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰነፍ ሰው ስራ መፍታት ይወዳል ከዚህ የተነሳ ይሞታል” ወይም “ሰነፍ ሰው ሊሰራ ካለመፈለጉ የተነሳ ይሞታል” (ሰውኛ ዘይቤ እና የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ) )
እጅ ለሰውየው ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አይፈቅድም” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
በብርቱ ይፈልገዋል
“አይሰስትም” የሚለው ቃል በአዎንታዊ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፤ የሚሰጠው ነገር ደግሞ በግልጽ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሊሰጥ የሚገባውን ሁሉ ይሰጣል” ወይም “በቸርነት ይሰጣል “ (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው በምሳሌ 15፡8 ላይ እንዳደረገው እዚህ ላይ እግዚአብሔርን አልጠቀሰም፣ ነገር ግን አንባቢው የክፉዎችን መስዋዕት የሚጸየፈው እግዚአብሔር እንደሆነ ሊያስተውል ይገባል፡፡
“ክፉ” የሚለው የስም ቅጽል በስም ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰው” ወይም “ክፉ ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር መስዋዕቱን የበለጠ ይጸየፈዋል”
እንዲህ የሚሆነው ሰዎች እርሱ የሚናገረውን ስለማይረሱት ነው፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ጀግና እንደሆነ ያስመስላል” ወይም 2) “ተግሳጽን አይሰማም” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
የሰው ድርጊት ሰው የሚሄድበት መንገድ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለሚሰራው ነገር እርግጠኛ ነው” ወይም “ስለሚሰራው ነገር ልበ ሙሉ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የለም” የሚለው ቃል የተደጋገመው ረቂቅ ስም ለሆኑት “ጥበብ፣” “ማስተዋል” እና “ምክር” አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ማንኛውም ሰው ሊያውቅ ወይም ሊያስብ ወይም ሊናገር ከሚችለው ማንኛውም ነገር ይበልጣል፡፡ በአንተ ቋንቋ “የለም” የሚለው ቃል እንዲደጋገም አያስፈልገውም ይሆናል፡፡ ይህ ረቂቅ ስም እንደ ቅጽል ወይም ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበበኛ ሰው የለም፣ ነገሮችን የሚያስተውል አንድም ሰው የለም እና ለሌሎች ምን መስራት እንዳለባቸውና ማን መስራት እንደሚገባው የሚነግራቸው አንድም ሰው የለም” ወይም “ጥበብ፣ ማስተዋል ወይም ምክር የለም” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔርን የሚያሸንፍ” ወይም “እግዚአብሔር ሊሰራ ከሚፈልገው በተቃራኒ የሚሰራ” ወይም “እርሱ ትክክል እግዚአብሔር ግን ስህተት እንደሆነ ሊያሳይ የሚችል”
እነዚህ ቃላት በገቢር ቅርጽ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወታደሮች ለጦርነት ቀን ያዘጋጃሉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቀን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከቀን ለሚያጥር ወይም ለሚረዝም ጊዜ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጦርነት በሚኖርበት ጊዜ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት በገቢር ቅርጽ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው ከብዙ ሀብት ይልቅ ጥሩ ስም ሊመርጥ ይገባዋል፡፡ (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሌሎች ሰዎች አንድ ሰው መልካም እንደሆነ እንዲያስቡ የሚያደርግ”
“በአንድ መንገድ ተመሳሳይነት አላቸው” ወይም “በዚህ መልክ ተመሳሳይ ናቸው”
“ጥበበኛ የሆነ ሰው” ወይም “ጥሩ የማመዛዘን ችሎታ ያለው ሰው” ይህንን በምሳሌ 12፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
“ልምድ የሌለው ወይም ብስለት የሌለው ሰው”
ይህንን መበደር ወይም ማበደር ምን ማለት እንደሆነ ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገንዘብ ይበደራል … ገንዘብ ያበድራል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ሀይል የሌላቸውን ሰዎች በኢፍትሐዊነት ስለሚያሰቃዩ መሪዎች ወይም ሌሎች ሃያላን ሰዎች ሲናገር እነርሱ መከራ የሚያመጡ ዛፎችን የሚያበቅሉ ዘሮችን እንደዘሩ አድርጎ ገልጿቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው ከእርሱ ይልቅ ሃይል የሌላቸውን ሰዎች በኢፍትሐዊነት ያሰቃያቸው እንደሆነ በኋላ መከራ ያመጡበታል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በትር” የሚለው ቃል በሌሎች ሰዎች ላይ ላለን ሃይል ምትክ ስም ነው፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ኢፍትሐዊ መሪ ሌሎች ሰዎችን እንዲያሰቃይ የፈቀደለትን ስልጣን ያጣዋል ወይም 2) እርሱ ለፈጸመው ኢፍትሐዊነት ሰዎች እርሱን በመጉዳት ምላሽ ሲሰጡ እነርሱን ለማስቆም የሚችልበት ምንም ዓይነት ሃይል አይኖረውም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎችን ለመጉዳት የተጠቀመበት ሃይል ከእንግዲህ ወዲህ ፈጽሞ አይኖረውም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በትር” የሚለው ቃል በሌሎች ሰዎች ላይ ላለን ስልጣን ምትክ ስም ነው፡፡ ኢፍትሐዊ ሰው በንጹሃን ሰዎች ላይ በጣም እንደተቆጣ ያህል እነርሱን ሲጎዳቸው ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎችን እንደሚቀጣ ይጠቀምበት የነበረ በትር” ወይም “ሌሎችን ለመጉዳት የተጠቀመበት ሃይል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ይጠፋል” ተብሎ የተተረጎመው ቃል እጽዋት ሲደርቁም ጥቅም ላይ ይውላል፡፡
እነዚህ ቃላት በገቢር ቅርጽ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቸር ዓይን ያለውን ሰው እግዚአብሔር ይባርከዋል፡፡ (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ዓይን ሌሎች ሰዎች የሚያስፈልጋቸውን ለማየት ምትክ ስም ነው፣ “ቸር ዓይን” ደግሞ ማየት ብቻ ሳይሆን ነገር ግን ሌሎች ሰዎች የሚያስፈልጋቸውን ይሰጣል፡፡ ዓይን ለሰው ሁለንተና ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቸር ሰው” ወይም “ለሌሎች ሰዎች የተለያዩ ነገሮችን ለመስጠት ፈቃደኛ የሆነ ሰው” (ምትክ ስም እና ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን ዳቦ ለብዙ ሰዎች ምግብ ስለነበር በአጠቃላይ ምግብን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላል፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ግጭት” እና “ስድብ” የሚሉት ረቂቅ ስሞች እንደ ግስ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች እርስ በርሳቸው ለወደፊት አይጨቃጨቁም ወይም እርስ በርሳቸው ለመጎዳዳት ምክንያት የሚሆኑ ነገሮችን አይናገሩም” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሰው ንጹህ እንዲሆን የሚፈልገው ልቡ ነው፡፡ ልብ ለሰውየው ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጹህ ልብ ሲኖረው ይወዳል” ወይም “ንፁህ እንዲሆን ይፈልጋል” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“ደግ ነው”
ዓይን ለሰውየው ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው፡፡ ጸሐፊው እግዚአብሔር እንደ ሰው ስጋዊ ዓይን እንዳለው አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ይከታተላል” ወይም “እግዚአብሔር እውቀትን ይጠብቃል” (ተዛምዶአዊ እና ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
መከታተል ለጥበቃ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እውቀት ይይብቃል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ያጠፋል”
ከዳተኞች የሚለው የስም ቅጽል እንደ ስም ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ከዳተኞች” የሚለውን በምሳሌ 11፡3 ላይ እንዳለው ተርጉመው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከደተኛ ሰው” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ከዚህ የሚቀጥለው አባባል ውሸትና ለላመስራት ምክንያት መስጠት ነው፡፡ የአንተ ቋንቋ በተለየ መንገድ ሀሰተኛ አረፍተ ሃሳብ የሚያስተዋውቅ ከሆነ እዚህ ላይ እሱን መጠቀም ትችላለህ፡፡
“አፍ” የሚለው ከአፍ ለሚወጡ ቃላት ምትክ ስም ነው፡፡ ጸሐፊው ለሰራው ክፉ ስራ ሰዎች ሲቀጡት ሊያመልጥ ስላልቻለ ሰው ሲናገር አንድ ሰው በመሬት ላይ ከቆፈረው ሊያመልጠው ከማይችለው ጉድጓድ እንደወደቀ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአመንዝራ ሴት የተነገሩ ቃላቶች ወደታች ያዘቅጥሃል፣ አንተ ወደ ጥልቅና አደገኛ ጉድጓድ እንደወደቅህ ያህል ነው” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን በምሳሌ 5:3 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
እዚህ ላይ “ይነሳሳል” የሚለው ቁጣው ይጨምራል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ተቆጥቷል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
አመንዝራነት ሰው ወደዚያ ሊወድቅበት የሚችልበት ነገር እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአመንዝራ ምክንያት ኃጢአት ይሰራል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሕጻን ልብ በሞኝነት የተሞላ ነው”
ጸሐፊው የቅጣት አማራጮችን ስለሚጠቀም ወላጅ ሲናገር ያ ወላጅ ልጁን በእንጨት በትር እንደሚመታ አድርጎ ገልጾታል፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ሞኝነት ሰው እንደሆነና ሌላ ሰው እርሱን ለማራቅ በትር ሊጠቀም እንደሚችልና አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ልጅን ጥበበኛ ያደርገዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የበለጠ ሀብታም ለመሆን” ወይም “የበለጠ ገንዘብ ለማግኘት”
“ገንዘብ ለሃብታሞች ይሰጣል”
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድሃ ይሆነል፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ቁጥር 17 ለመጽሐፈ ምሳሌ አዲስ ክፍል መግቢያ ሆኖ ይጀምራል፡፡
እዚህ ላይ “ጆሮ” የሚለው ቃል የሚያደምጠውን ሰው ይወክላል፡፡ ጸሐፊው አንድን ሰው በጥሞና ስለማድመጥ ሲናገር ጆሮ ወደተናጋሪው መጠጋት እንዲችል በሚናገረው ሰው ላይ እንደመደገፍ አድርጎ ገልጾታል፡፡ “ጆሮን ማዘንበል” የሚለውን በምሳሌ 4፡20 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትኩረት በመስጠት አድምጥ” ወይም “በትኩረት አድምጥ” (ተዛምዶአዊ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጥበበኛ ሰዎች የሚናገሩት”
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሚገባ ለመረዳትና ለማስታወስ የምትችለውን ሁሉ አድርግ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
የሚናገረው ሰው ምናልባት በምሳሌ 1፡8 ላይ ካለው አባት ጋር ተመሳሳይ ሊሆን ይችላሉ፡፡ “አውቀቴ” በማለት የሚናገረው ስለ “ጥበበኛ ቃላት” ሊሆን ይችላል፡፡ “እውቀት” የሚለው ረቂቅ ስም “እወቅ” በሚለው ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከአንተ ጋር የምካፈለው እኔ ያለኝ እውቀት” ወይም “የማውቀውን” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ለመናገር ዝግጁ የሆነው ሰው ለመነገር ዝግጁ እንደሆኑት ቃላት ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ በማንኛውም ጊዜ ቃላቶቹን ለመናገር ትችላለህ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ዛሬ፡፡ አዎ፣ እኔ እያስተማርኩህ ነው፣” ተናጋሪው የሚያስተምረው አድማጩን እንጂ ሌላ ሰውን እያስተማረ እንዳልሆነ አጽንዖት ይሰጣል፣ አድማጩን የሚያስተምረው ደግሞ አድማጩ መማር ስለሚያስፈልገው ነው፡፡ በዚህ መንገድ አጽንዖት መስጠት በቋንቋህ ተስማሚ ካልሆነ በሌላ መንገድ አጽንዖት ልትሰጠው ትችላህ ወይም “ለአንተ” የሚለውን ቃል ሳትተረጉመው ልታልፈው ትችላለህ፡፡
እነዚህ ቁጥሮች የሚቀጥሉ ሲሆን በምሳሌ 22፡17 ላይ የተጀመረውን መግቢያ ይጨርሳሉ፡፡
ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ እንደ ዓረፍተ-ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለአንተ የጻፍኩልህን ልትረዳው ይገባሃል” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
አንዳንድ ትርጉሞች “እጅግ በጣም ጥሩ አባባሎች” ብለው ተርጉመውታል፡፡ (የጽሑፍ መልክ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው አድማጩ መረጃ እንዲያገኝና ይዞ እንዲመለስ የተላከ ነው ወይም ደግሞ ከተላኩት ብዙዎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይጀምራሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
የአንተ ቋንቋ አንድ ሰው ለሌላ ሰው ጠንከር ባለ መልኩ የሚናርገበት መንገድ ይህ እንደሆነ የሚያሳዩበትና ሰዎች ሊያከብሩት የሚገባቸው ከአጠቃላይ መመርያ የተለየ መንገድ ካለ እዚህ ላይ ልትጠቀምበት ትችላለህ፡፡
ይህ እንደ ስም ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንኘውም ድኃ ሰው” ወይም “ድኃ ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ዱቄት እንዲሆን መፍጨት፡፡ ይህ “ኢፍትኀዊነት” ለሚለው ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የስም ቅጽል እንደ ስም ሀረግ ሊተረጎም ይችላ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንኛውም ችግረኛ ሰው” ወይም “ለመኖር የሚያስችለው ነገር የሌለው ማንኛውም ሰው” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስፍራ ሰዎች የተለያዩ ነገሮች የሚገዙበትና የሚሸጡበት ስፍራና ሕጋዊ ጉዳዮችና ክርክሮች የሚፈቱበት ሲሆን ለንግድና ሕጋዊ ጉዳዮች ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፍርድ ቤት ውስጥ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተለዋጭ ዘይቤ በዳኛው ፊት ለፊት ችግረኛውን ሰው የሚሟገትለት ዳኛ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለችግረኞች በጨቋኞቻቸው ፊት ይሟገትላቸዋል” ወይም “እግዚአብሔር ችግረኞች ፍትህ ሲያገኙ ይመለከታል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሌባ አይደለም፣ ነገር ግን ቸርነት ለማድረግና ለመስጠት ከማይፈልጉ ሰዎች እንደ ሌባ ሕይወታቸውን ይወስዳል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድኃ ሰዎችን የሚጨቁኑ ሰዎች ያጠፋቸዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ቁጣውን መቆጣጠር የማይችል ሰው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም ኃይለኛ የሆነ ቁጣ
እንደ ቁጡ ሰው መምሰል የሚፈልግ ሰው በወጥመድ ላይ የተቀመጠ ምግብን እንደሚወስድ እንስሳ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወጥመድ እንዲስፈነጠር ለማድረግ ወጥመድ ላይ የተቀመጠ ምግብን እንደሚበላ እንስሳ ትሆናለህ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ነፍስ ለሰውየው ሕይወት ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይገድልህ ዘንድ አንድ ሰው የሚያስቀምጠው መሳቢያ ነገር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
አንድ ሰው ሊያደርግ የተስማማውን ነገር የሚያደርግ መሆኑን ቃል ለመግባት በእጁ የሌላውን ሰው እጅ ይመታል፡፡ እዚህ ላይ ተናጋሪው የሌላ ሰው ዕዳ እንዲከፍል ቃል በመግባት እጅ እንዳይመታ አድማጩን ያስጠነቅቀዋል፡፡
“አንድ ሰው ለሌላ ሰው ያለበትን ዕዳ እንዲከፍል መስማማት”
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
በጣም ያረጀ
የአንድ ሰው የመሬት ድንበር የት እንደሚያልቅና የሌላው ሰው መሬት የት እንደሚጀምር የሚያሳይ ትልቅ ድንጋይ ነው፡፡
ቅድመ አያቶች
ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ በእርግጥ ትእዛዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በስራው ጥበበኛ የሆነ የሆነ የምታውቀውን ሰው አስብ” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወሳኝ ሰው አገልጋይ መሆንን ይወክላል፡፡ ነገስታትና ሌሎች ትልልቅ ሰዎች አገልግሎቱን በመመልከት ስለ እርሱ ከፍ አድርገው ያስባሉ፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ለዚህ ግነት ፤ሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፡- 1) “ብዙ እንዳትበላ ጠጠንቀቅ” ወይም 2) “ምንም ነገር እትብላ” (ግነትና ጅምላ ፍረጃ እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ክፉኛ አትጎምጅ፡፡” ይህንን በምሳሌ 21፡19 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
“ልዩና ውድ ምግቦቹ”
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ “ያታልልህ ዘንድ ይሰጥሃል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
“ሁልጊዜ እንዳትደክም ከመጠን በላይ አትስራ”
በሐብት ላይ እንደ ወፍ አትረፍ (ቁጥር 4)፡፡ ይህ በሐብት ላይ ለአጭር ጊዜ ዓይንን መጣል ለሚለው ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሐብቱን ስላጣ ሰው ሲናገር ሐብቱ ወፍ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጿል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንስር በፍጥነት እንደሚበርር እነደዚሁ ሐብት በፍጥነት ይጠፋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እንደ ንስር ክንፍ የመሰለ ክንፍ
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ተናዳፊ ሰው፣ ለሌሎች ሰዎች ያለውን ነገር ለመስጠት የማይወድ ሰው ወይም 2) ክፉ ሰው፡፡
“አጥብቀህ አትጎምጅ፡፡” ይህንን በምሳሌ 21:9 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
“ልዩና ውድ የሆኑ ምግቦቹ” ይህንን በምሳሌ 23:3 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምግቡን እንድትበላና እንድትደሰት በእርግጥም አይፈልግም” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አንድ ሰው ምንም ነገር ባልበላሁ ብሎ ለተመኘው ግነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንም ነገር ባትበላ ትመኝ ነበር” (ግነትና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ምስጋና እጅግ ውድና የከበሩ ነገሮች እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ “ምስጋና” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ እርሱና ስላቀረበልህ ምግብ መልካም ነገር ብትነናገር እንኳ ደስተኛ አይሆንም” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ይህ “በሚሰማበት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሞኝ ሊሰማህ በሚችልበት ስፍራ” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም ያረጀ፡፡ ይህንን በምሳሌ 22:28 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
የአንድ ሰው የመሬት ድንበር የት እንደሚያልቅና የሌላው ሰው መሬት የት እንደሚጀምር የሚያሳይ ትልቅ ድንጋይ ነው፡፡ ይህንን በምሳሌ 22:28 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ይህ የሌላ ሰውን መሬት (ወይም ሌላ ነገር) ቀስ በቀስ መውሰደድ ወይም ለመጠቀም መጀመር ማለት ነው፡፡
መወላጆቻቸው የሞቱባቸው ልጆች
እግዚአብሔር
ይህ ተለዋጭ ዘይቤ ጠበቃ በዳኛ ፊት ችግረኞችን ሲከላከልላቸው የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወላጅ አልባዎችን ከአንተ ይከላከልላቸዋል” ወይም “ወላጅ አልባዎች ፍትህ ሲቀበሉና አንተ ስትቀጣ ያያል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ ይህንን በምሳሌ 22:17 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለመረዳትና ለማስታወስ የምትችለውን ሁሉ አድርግ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ትክክል እና ስህተት የሆነውን ነገር ምን እንደሆነ የሚያውቁ ሰዎች የሚነግሩህ” ወይም 2) “አንተን ሲያስተካክሉህ ሰዎች የሚናገሩትና የሚያደርጉት ነገር”
ይህ አስጨምሬ ሊሞላ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጆጥንቃቄ አድምጥ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለእኔ የማውቀውን ነገር ለአንተ ስነግርህ”
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ይህ “ቅጣት” የሚለው እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ልጅን ከመቅጣት ቸል አትበል” ወይም “ልጅን ለመቅጣት እምቢይ አትበል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሌላ ሰው እንደሚያስፈልገው እያወቀ ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆን
ከእንጨት የተሰራ ዱላ
“ልትመታው የሚገባህ አንተ ነህ … እና ነፍሱን ታድናለህ” ከአንተ ሌላ ማንም ይህን አያደርገውም፡፡ አድማጩ የልጁን ነፍስ ከሲኦል ለማዳን ኃላፊነት አለው፣ ልጁን ለማዳን መንገዱ ደግሞ መምታት ነው፡፡
አድማጩ ልጆቹን በበትር ቢመታቸው በሰሩት ሞኝነት ወይም ክፉ ነገር በልጅነታቸው አይሞቱም፡፡ “ነፍስ”` የሚለው ቃል ለሰውየው ምትክ ስም ነው፡፡ ሲኦል የሙታን ዓለም ነው፤ ወደ ሙታን ዓለም መሄድ የሚለው ሀረግ ለመሞት ለስላሴ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ሙታን ዓለም ከመሄድ ትጠብቀዋለህ” ወይም “ከመሞት ትጠብቀዋለህ” (ምትክ ስም እና ለስላሴ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
“አፈች” ማት የሰው ሁለንተና ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስትናገር” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
“ልብ” የሚለው ቃል ለሰው ሁለንተና ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሀጢአተኞች ላይ እድትቀና አትፍቀድ” ወይም “በሀጢአጠኞች ላይ አለመቅናትህ እርግጠኛ ሁን” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተስፋህን ማንም ሰው እንዲያጠፋው እግዚአብሔር አይፈቅድም” ወይም “እግዚአብሔር ለአንተ የገባልህን ቃል ኪዳን ይጠብቃል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
“ልጄ ሆይ በጠንቃቄ ስማኝ፡፡” ተናጋሪው አድማጩ በአግባቡ ትኩረት ሰጥቶ እንደሆነ እርግጠኛ ለመሆን ተጨማሪ ቃላት ይናራል፡፡
ትክክለኛውን ነገር ለማድረግ መወሰን አንድ ሰው ለሌላ ሰው ትክክለኛውን መንገድ እንዲከተለው እንደማሳየት ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበብ ያለበትን ነገር ለማድረግህ እርግጠTኛ ሁን” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “መብላት ከሚያስፈለጋቸው በላይ ብዙ ስጋ የሚበሉ ሰዎች” ወይም 2) “ስጋ” በአጠቃላይ ምግብን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መብላት ከሚያስፈልጋቸው በላይ ብዙ ምግብ የሚበሉ ሰዎች (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“እንቅልፋምነት” የሚለው ቃል አስፈላጊ ስራ ሳይሰራ ምግብ በመብላትና መጠጥ በመጠጣት ብዙ ጊዜውን ለሚያሳልፍ ሰው በግነት የተጻፈ ነው፡፡ ይህ ድርጊት ወላጅ ለልጁ ልብስ እንደሚያለብሰው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ በመብላትና በመጠጣት ብዙ ጊዜአቸውን ስለሚያጠፉ ምንም ስራ አይሰሩም፣ ከዚህ የተነሳ ድኃ ይሆናሉ” (ሰውኛ ዘይቤ እና ግነትና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ይህ በአዎንታዊ መንገድ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእርስዋ አክብሮት አሳይ” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ሌሎች አማራጭ ትርጉሞች፡- “እውነትን የራስህ አድርጋት፣ ጥበብን፣ ስርዓትንና ማስተዋልንም ገንዘብህ አድርግ፡፡” “እውነት፣” “ጥበብ፣” “ስርዓትና” “ማስተዋል” የሚሉት ቃላት ረቂቅ ስሞች ሲሆኑ ቁሳዊ ነገሮች እንደሆኑና አንድ ሰው ወደ ገበያ ሄዶ የሚገዛውና የሚሸጠው እንደሆነ ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ እነዚህ በገቢር ግስ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እውነት የሆነውን ማወቅ እንድትችል፣ ጥበበኛ እንድትሆን፣ አንድን ነገር እንዴት መስራት እንዳለብህ መማር እንድትችል እና ከመጥፎ ይልቅ መልካም ነገር መናገር እንድትችል ማድረግ የሚገባህን አድርግ፤ ከእነዚህ ነገሮች በላይ የበለጠ ጠቃሚ ነገር እንዳለ ፈጽሞ አታስብ” (ረቂቅ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ሌሎች አማራጭ ትርገሞች፡- “የወለደ” የሚለው “የጻድቅ ሰው አባት” ማን እንደሆነ ያብራራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጻድቅ ሰው አባት፣ ጥበበኛ ልጅንም የወለደ፣ በደስታ ይሞላል ደግሞም በልጁ ይደሰታል፡፡”
“ከእርሱ የተነሳ ደስ ይለዋል”
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
“ልብ” የሚሚው ቃል ሰው ለሚያስበውና ለማድረግ ለሚወስነው ምትክ ስም ነው፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ጥንቃቄ የተሞላበትe ትኩረት አድርግ” ወይም 2) “ሙሉ በሙሉ እኔን ታመን” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ዓይን” ለሰው ሁለንተና ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አስተውል” ወይም “በጥንቀቄ ተመልት” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
በወሲብ ሕይወታቸው ምግባረ ብልሹ የሆኑ ሁለት ዓይነት ሴቶች አሉ፡፡ “ዝሙት አዳሪ” ያላገባች ናት፣ “የሌላ ሰው ሚስት” ያገባች ናት፡፡ ሁለቱ በአንድ ላይ ለማንኛውም በወሲብ ምግባረ ብልሹ ለሆኑት ሴቶች ጥምረ ቃል ይፈጥራሉ፡፡ (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጉድጓድ” የሚለው ቃል ከዝሙት አዳሪ ሴት ጋር የሚተኙ ወንዶች ላይ ምን እንሚሆባቸው የሚያሳይ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከዝሙት አዳሪ ሴት ጋር መተኛት በጥልቅ ጉድጓድ እንደመውደቅ ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ቃሉ የሚያመለክተው ይህንን ስራ ገንዘብ ለማግኘት ብለው ለሚሰሩ ብቻ ሳይሆን ወሲብ ለምትፈጽም ማንኛዋንም ያላገባችን ሴት ነው፡፡
“ጉድጓድ” በጣም “ጥልቅ” ስለሆነ “አዘቅት” ደግሞ “ጠባብ” ስለሆነ እነዚህ ወደ ውስጥ ለመውደቅ በጣም ቀላልና ለመውጣት ግን በጣም ከባድ የሆኑ ስፍራዎች ናቸው፡፡
አንድ ሰው የሚቀጣበትን ክፉ ስራ መስራት ፈጽሞ ሊያመልጠው በማይችለው በጠባብ ስፍራ እንደ መውደቅ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሌላ ሰው ሚስት ጋር መተኛት በጠባብ አዘቅት እንደ መውደቅ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ውኃ ለማግኘት ሲሉ በመሬት ላይ የቆፈሩት ጉድጓድ
ተጠቂ ሲመጣ ለማጥቃት በስውር ትጠብቃለች
ይህ የስም ቅጽል እንደ ቅጽል ወይም እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከዳተኛ ሰዎች”` ወይም “ሌሎች ሰዎችን በማታለል የሚጎዱ ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ጸሐፊው እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው ስለ አንድ ሰው መናገር የፈለገውን ነጥብ አንባቢው መጨበጥ እንዲችል ለማዘጋጀት ነው፡፡ ለእያንዳንዱ ጥያቄ መልስ እንዲመለስለት አይጠብቅም፡፡ የአንተ ቋንቋ አንድን ትምህርት ለማስተዋወቅ የተለየ መንገድ ይኖረው ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምን ዓይነት ሰው ዋይታ፣ ኃዘን፣ ትግል፣ ማጉረምረም፣ ያለ ምንም ምክንያት ቁስልና የዓይን ቅላት እንዳለበት ስነግርህ አድምጠኝ፡፡ (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“እንደ ደም ቀለም ዓይን መቅላት”
እነዚህ ቃላቶች በቁጥር 29 ለተጠየቁት ጥያቄዎች መልስ የሚሰጡና ብዙ ወይን የሚጠጡ ሰዎችን የሚገልጹ ናቸው፡፡
ወይን በመጠጣት ብዙ ጊዜ የሚያሳልፉና ከዚህ የተነሳ ብዙ ወይን የሚጠጡ (ለስላሴ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) የተለያዩ ወይኖች በአንድ ላይ ተደባልቀው ወይም 2) ከወይን ይልቅ በጣም ጠንካራ የሆኑ መጠጦች
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
“ወይኑን ከጠጣህ በኋላ”
“ይናከሳል” እና “ይናደፋል” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት “ወይኑ ቀይ ሲሆን” ነው፡፡ “ንክሻ” እና “ንድፊያ” ብዙ ወይን ሰዎች እንዲሰማቸው ለሚያደርግበት መንገድ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እባብ እንደነከሰህና እፉኝት እንደነደፈህ እንደነደፈህ መጥፎ ስሜት እንዲሰማህ ያደርጋል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
መርዘኛ የእባብ ዓይነት
“ልብ” የሚለው ቃል የሚወክለው ሰውየውን ሲሆን ለሚያስበውና ለማድረግ ለሚወስነው ነገር አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ነገር ታስባለህ ደግሞም ጠማማ ነገሮችን ለማድረግ ትወስናለህ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በስነ ምግባር የተበላሹና መጥፎ እንደሆኑ የተናገራቸው፤ ክፉ የሆኑ ነገሮች
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡ የሰካራም ሰው ገለጻ ቀጣይ ክፍሎች ናቸው፡፡
ሰውየው የተጋደመበት ምሰሶ ጫፍ ላይ ያለው ስፍራ በሚገባ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምሰሶ ጫፍ አጠገብ በቅርጫት ውስጥ ተጋድሟል” (ፈሊጥ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ቀዛፊ መርከብ ላይ ያሉ የመርከብ ሸራዎችን የሚያያይዙ በጣም ረጅም የእንጨት ምሰሶዎች፡፡
የሰከረ ሰው በሚገባ ማሰብ ስለማይችል ሰዎች እንደሚመቱትና እንደሚደበድቡት ያስባል፣ ነገር ግን ምንም ዓይነት ሕመም አይሰማውም ደግሞም ምንም ዓይነት ነገር አያስታውስም፡፡
የሰከረ ሰው እንደገና የሚነቃበትን ጊዜ መቼ እንደሆነ ይጠይቃል፤ የወይን ስራ በውስጡ መስራት ባቆመ ጊዜ፡፡
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
“ልባቸው” የሚለው ቃል የሰው ሁለንተና የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከንፈሮቻቸው” የሚለው ቃል የሰው ሁለንተና የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
“ጥበብ” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ እነዚህ ቃላቶች በገቢር ግስ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ጥሩ ቤት መስራት የሚፈልጉ ከሆነ ጥበበኛ መሆን አለባቸው” (ረቂቅ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ “ማስተዋል” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ቤት ለመስራት የሚፈልጉ ከሆነ መልካም ባህርይና መጥፎ ባህርይ ምን እንደሆነ መረዳት አለባቸው” (ረቂቅ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ይጸናል” የሚለው ቃል ጽኑ እና ጠንካራ መሆን ማለት ነው፡፡ “ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፣ ጽኑ እና ጠንካራ ሆኖ የተሰራው ቤት ደግሞ በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እውቀት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች መኖርያ ክፍሎቻቸው እንዲሞሉ የሚፈልጉ ከሆነ ውድና አስደሳች የሆነውን ነገር ማወቅ ያስፈልጋቸዋል” (ረቂቅ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ይህ “ጥበብ” የሚለው ረቂቅ ስም “ጥበበኛ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበበኛ ተዋጊ” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ “እውቀት” እና “ጥንካሬ” የሚሉት ረቂቅ ስሞች “እወቅ” በሚለው ግስ እና “ጠንካራ” በሚለው ቅጽል ሊተረጎም ይችላል” አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ነገሮች የሚያውቅ ሰው ጠንካራ ነው ምክንያቱም እነዚህን ነገሮች ያውቃል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ “ምክር” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊተረገም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምን ማድረግ እንዳለብህ የሚነግሩህ ጥበበኛ ሰዎች” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ጦርነት ተዋጋ”
ለመንግስት አካላት ምን ማድረግ እንዳለባቸው የሚነግሩአቸው ሰዎች
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ይህ “ለሞኝ ሰው እጅግ ትርቃለች” የሚለው ፈሊጥ ነው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
አፍ የሚለው ቃል ከአፍ ለሚወጡ ቃላት ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መናገር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ክፉ እቅድ የሚያቅድ ክህሎት ያለው ሰው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አታላይ ሰው” ወይም “ችግር ፈጣሪ”
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም ትንሽ ኃይል አለህ” ወይም “በእርግጥም ደካማ ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
እነዚህ ቃላት “እነርሱ” በሚለውና ማንኛውም ሰው የሚል ትርጉም ባለው ቃል በመጠቀም በገቢር ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፣ ነገር ግን እነዚህ የመንግስት ባለስልጣኖች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱን የወሰዱአቸው ሰዎች” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ሌላ አማራጭ ትርጉም “የተጎተቱ” የሚል ነው፡፡
እየተንቀጠቀጡ መራመድና ለመውደቅ መድረስ፡፡ ይህ ቃል አንድ ሰው ሲጎተት እንዴት እንደሚራመድ የሚገልጽ ነው፡፡
“መታረድ” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ጸሐፊው ሲናገር የሚወስዱአቸው ሰዎች ከእንስሳሳ ያልተሸሉ እንደሆኑ ያስባል፡፡ የአንተ ቋንቋ እንስሳትን ለማረድ የሚገልጽበት ቃል ካለው እርሱ ተገቢ ሊሆን ይችላሉ፣ ይህንን መጠቀም ትችላለህ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንስሳ እንደሚገድሉ ሰዎችን ወደሚገድሉበት ሰፍራ” (ረቂቅ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው አንባቢው ምናልባት በስህተት ስላሰበው አንድ ነገር መልስ እየሰጠው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዲህ ትላህ ‘እነሆ፣ … ይህ፣’ ነገር ግን ሰራ”
“እኛን አዳምጡ! እኛ” ወይም “ነገር ግን እኛ” ወይም “እኛ ምንም ሰህተት ነገር አልሰራንም፣ ምክንያቱም እኛ … ”
ጸሐፊው አንባቢዎቹ መልሱን ያውቃሉ ብሎ ያስባል፣ ከዚህ የተነሳ አጽንዖት ለመስጠት ሲል ይህን ጥያቄ ይጠይቃል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ልብን የሚመረምረው እርሱ ንግግርህን በሚገባ ይረዳል” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው “እርሱ” የሚለው እግዚአብሔር እንደሆነ አንባቢው ያውቃል ብሎ ያስባል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር፣ እርሱ” (ለስላሴ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ልብ” ሰው ለሚያስበውና ለሚመኘው ነገር ምትክ ስም ነው፡፡ ጸሐፊው ሰው የሚያስበውና የሚመኘው ነገር ቁስ የሆነ ያህል ሰው የሚመዝነው አድርጎ ተናግሮታል፤ አንድን ነገር መመዘን ምን ያህል ጥሩ እንደሆነ ለማወቅ አንድ ነገር ላይ አስተውሎ ለማየት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች የሚያስቡትና የሚመኙት ነገር ምን ያህል ጥሩ እንደሆነ ያውቃል” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው አንባቢዎቹ መልሱን እንደሚያውቁት ያስባል ከዚህ የተነሳ ይህንን አጽንዖት ለመስጠት ሲል ይጠይቃል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕይወትህን የሚጠብቀው እርሱ ያውቀዋል” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው አንባቢዎቹ መልሱን እንደሚያውቁት ያስባል ከዚህ የተነሳ ይህንን አጽንዖት ለመስጠት ሲል ይጠይቃል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለእያንዳንዱ እንደ ስራው መጠን ይሰጠዋል” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ይህ ተሳቢ ቅርጽ ሲሆን እንደ ገቢር ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተስፋህን ማንም ሰው አይወስድብህም” ወይም 2) ይህ በአዎንታዊ ቅርጽ ሊተረጎም የሚችል ምፀት ነው፡፡ (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
“አድፍጠህ አትጠብቅ” የሚሉት ቃላት ፈሊጥ ነው፡፡ “አድፍጠህ አትጠብቅ” የሚለውን በምሳሌ 1፡11 ላይ እንደተረጎምኸው ተርጉመው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አጋጣሚውን ለመጠቀም አድፍጠህ አትጠብቅ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
የጻድቅ ሰው ቤት
“በእግሩ እንደገና ይነሳል” ወይም “እንደገና ይቆማል”
ጸሐፊው “መቅሰፍት” በሌሎች ሰዎች ላይ መጥፎ ነገሮችን የሚያደርግ ሰው እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል፡፡ እነዚህ ቃላት እንደ ገቢር ቅርጽ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ክፉ ሰዎችን ለመጣል መቅሰፍት ይጠቀማል” (ሰውኛ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተለዋጭ ዘይቤ ሲሆን የሚወክለው ቆሞ የነበረ ሰው ነገር ግን ሌላ ሰው ወደ መሬት ወደታች ጎትቶ ያመጣው ወይም እንዲወድቅ ያደረገው ሰው ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በሰዎችና በንብረታቸው ላይ መጥፎ ነገር የተከናወነበት ጊዜ
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
“መጥፎ ነገር በጠላትህ ላይ ይሆናል”
ይህ ጠንካራ ትእዛዝ ነው፡፡ “ልብ” የሚለው ቃል ሰውየውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ደስተኛ ለመሆን ለራስህ አትፍቀድለት” ወይም “ደሰተኛ ከመሆን ራስህን ከልክል” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቁጣውን ከእርሱ ይመልሳል” የሚሉት ቃላቶች ለወደፊት ቁጡ ላለመሆን ፈሊጥ ናቸው፡፡ ከዚህ ይልቅ እግዚአብሔር ለወደፊት የሚሰራው ነገር ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእርሱ ላይ መቆጣትህን አቁምና ይልቁንም በራስህ ላይ ተቆጣ” (ፈሊጥ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
መብራት ለሕይወት እንደ ተለዋጭ ዘይቤ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ መብራት ወዲያው እንደሚጠፋ እንደዚሁ የክፉ ሰዎች ሕይወት ይጠፋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች “ሰላሳ የተግሳጽና የእውቀት ቃሎች” የተባሉትን ይቀጥላሉ (ምሳሌ 22:20)፡፡
ጥልቅ አክብሮት እና በስልጣን ላይ ለሚገኝ ሰው የሚደረግ አክብሮታዊ ፍርሃት፡፡
ጸሐፊው የጥፋቱን ከፍተኛነት አጽንዖት ለመስጠት ይህን ጥያቄ ይጠይቃል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሁለቱም የሚመጣውን ጥፋት ምን ያህል እንደሆነ ማንም ሰው አያውቅም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላቶች እግዚአብሔርን እና ንጉሱን ይወክላሉ
ይህ ዓረፍተ ነገር የምሳሌ አዳዲስ ስብስቦችን ይጀምራል፡፡
አንድ ሰው ሕግ በመተላለፉ ምክንያት ተከስሶ በዳኛ ፊት የቀረበ አንድ ሁኔታ
“መንግስታት” የሚለው ቃል በአገሮቹ ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ምትክ ስም ነው፡፡ እነዚህ ቃላት በገቢር ቅርጽ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉውን ሰው … ለሚለው ሰዎች ይረግሙታል፣ የሌሎች አገሮች ሕዝቦች ደግሞ ይጠሉታል”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ሰዎች ለክፉ ሰው ጻድቅ ሰው ብለው ሊጠሩት በፍጹም አይገባም ወይም 2) ሕግ በመተላላፉ ምክንያት ወንጀለኛ ለሆነ ሰው ማም ሰው ንጹሕ ነው ሊለው አይገባም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕግ በመተላላፉ ምክንያት ወንጀለኛ የሆነ ሰው … ንጹሕ ሰው”
“በጣም ደስተኛ ይሆናል”
ስጦታዎች በራሳቸው መንቀሳቀስ የሚችሉ ሰዎች እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ “ደግነት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ጥሩ ስጦታዎች ይሰጧቸዋል” (ሰውኛ ዘይቤ እና ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ጥሩ ነገሮች” ወይም “በረከቶች”
ከንፈሮች ሰውየው ለተናገራቸው ቃላቶች ምትክ ስም ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በተናገርኸው ቃል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ “እርሱን እበቀለዋለሁ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ጥቅቅ የሌላቸው ሹል እሾህ ያለባቸው ተክሎች
በሚያቃጥል ቅጠሎችና ጸጉሮች የተሸፈነ ተክል
“ወድቆ ነበር”
“ትምህርት ተማርሁ”
የተዘለሉትን ቃላት መሙላት ያስፈልግህ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለራስህ እንዲህ ትለው ይሆናል፣ ‘ጥቂት እንቅልፍ … ጥቂት ማረፍ’ - ነገር ግን ወዲያውኑ ድህነት ይመጣል” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
አንዳንድ ትርጉሞች እንዲህ ብለው ተርጉመውታል፣ “ድህነት እንደ ሌባ በአንተ ላይ ይመጣል፡፡” ድህነት ሰነፍ ሰውን ሊያጠቃ የሚችል ሰው ወይም እንስሳ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ችግር ሰነፍ ሰው ሊያጠቃ የሚችል ሰው እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ችግርህም መሳርያ እንደታጠቀ ወታደር ሆኖ ወደ አንተ ይመጣብሃል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ እና ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“አንዳንድ ነገሮችን በምስጢር መያዝ”
አስጨምሬ ሊሞላ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን ክብር ነው” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህንን ጉዳይ መርምረህ አውጣው” ወይም “እግዚአብሔር የሰወረውን ነገር መርምር”
የንጉስ ልቦች ከሰማያትና ከምድር ግዝፈት ጋር ተነጻጽረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰማያትን ከፍታና የምድርንም ጥልቀት አንድም ሰው ሊለካው እንደማይችል ሁሉ የነገስታትን ልብ አንድም ሰው ሊመረምረው አይችልም” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጸሐይን፣ ጨረቃንና ከዋክብትን ጨምሮ ከምድር በላይ የምናየውን ማኛውንም ነገር የሚያመለክት ነው፡፡
ሰዎች የማይፈልጉት በብረት ላይ ያለ ነገርና ብረቱን በማሞቅ የሚያሰስወግዱት
ዙፋን ለመምራት ለሚያስፈልገው ስልጣን ምትክ ስም ነው፡፡ እነዚህ ቃላት በገቢር ቅርጽ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጉስ በማድረግ ዙፋኑን ያጸናል” ወይም “ለመምራት ስልጣን ይኖረዋል ምክንያቱም ይሰራል” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ና” የሚለው ለንጉሱ ቅርብ የሆነው ጠረጴዛ ወዳለበት ስፍራ ተነስቶ መጠጋት ማለት ነው፡፡ ከንጉሱ አጠገብ መቀመጥ ለአንድ ሰው ትልቅ ክብር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከ … ይልቅ አንድ ሰው ከንጉሱ አጠገብ እንድትቀመጥ ቢጋብዝህ ይሻላል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“በተከበሩ ሰዎች ፊት ለፊት”
ይህ ጥያቄ የተጠየቀው አንባቢው ሁኔታውን በተሳሳተ መንገድ የመረዳት እድል ሊገጥመው እንደሚችል ግንዛቤ እንዲኖረው ለማድረግ ነው፡፡ ጎረቤቱ አንባቢውን ለሃፍረት ሊዳርገው የሚችልበት መንገድ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በመጨረሻ ጎረቤትህ ለሃፍረት ከዳረገህ በኋላ ምን ማድረግ እንዳለብህ አታውቅም” ወይም “ጎረቤትህ ማብራሪያ ካለው፣ አንተን ለሃፍረት ይዳርግሃል፣ ከዚያ በኋላ ራስህን ለመከላከል ምንም የምትናገረው ነገር የለህም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“አለመስማማትህ”
“የጎረቤትህን ምስጢር ለሌሎች ሰዎች አታውራ”
እዚህ ላይ “መጥፎ ወሬ” አንድ ሰው ለሌሎች ሰዎች የሚናገረው ጉዳት የሚያደርሱ ነገሮችን ይወክላል፡፡ “ልትመልሰው የማትችለው” የሚለው ሀረግ በግስ ቅርጽ ሊገለጽ ይችላ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ አንተ ጉዳት የሚያደርሱ ነገሮችን ከመናገር ልታስቆመው አትችልም” ወይም “ስለ አንተ ክፉ ነገሮችን ለሌሎች ሰዎች ይናገራል ከዚህ የተነሳ ጥሩ ስም አይኖርህም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“በትክክለኛ ሁኔታ የተነገረ ቃል” መልካምነት በአካል እንደሚታይ “በብር ላይ እንደተቀረጸ የወርቅ ንድፍ” ውበት ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ብዙ ትርጉሞች ይህንን ተለዋጭ ዘይቤ እንደ ተነፃፃሪ ዘይቤ በመተርጎም የሀረጎቹን ቅደም ተከተል ለውጠዋቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በትክክለኛ ሁኔታ የተነገረ ቃል፣ በብር ላይ እንደተቀረጸ የወርቅ ንድፍ ውብ ናቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የጥንት እስራኤላውያን ዛሬ ብዙ ሰዎች የሚያውቁትን ንድፍ አያውቁም፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ንድፎች” የሚለው “ዲዛይን” ተብሎ ሊተረጎም ይገባል፡፡” አማራጭ ትርጉም፡- “የወርቅ ዲዛይን በብር ሳህን ላይ የተቀረጸ” ወይም 2) “ፖም” አንድ ሰው በዝርግ ወይም በጎድጓዳ ሳህን ላይ ያስቀመጠው ወርቃማ ቀለም ያለው ሌላ ዓይነት ፍሬ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በብር ሳሳን ላይ የተቀመጠ ወርቃማ ቀለም ያለው ፍሬ”
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው የተናገረው መልእክት ነው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የጥበበኛ ተግሳጽ” ዋጋና አስፈላጊነት የወርቅ ውበትና ዋጋ እንዳለው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ብዙ ትርጉሞች ይህንን ተለዋጭ ዘይቤእንደ ተነፃፃሪ ዘይቤ ተርጉመውታል እና የሀረጎቹ ቅደም ተከተል ቀይረውታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጥበበኛ ተግሳጽ ለሚሰማ ጆሮ እንደ ወርቅ ቀለበት ወይም የወርቅ ጌጥ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጆሮ ለሰው ሁለንተና ተዛምዶአዊ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለመስማት ፈቃደኛ የሆነ ሰው” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ታማኝ መልእክተኛ ከበረዶ ቅዝቃዜ ጋር ተነጻጽሯል ምክንያቱም ሁለቱም ደስ የሚያሰኙ ናቸው፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በረዶ የሚወርደው መተራራ ጫፎች ላይ ብቻ ነው፣ ምርት የሚሰበሰበው ደግሞ በሞቃት ወቅት የአየር ሁኔታ ነው፣ ስለዚህ ይህ ምናልባት ከንጹህ ምንጭ ለሚወጣ ቀዝቃዛ ውኃ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እንደ ዝናብ ከሰማይ የሚወርድ ነጭ የደቀቀ በረዶ
ደካማና አቅመ ቢስ የሆኑትን ጌቶቹን ጠንካራና በእረፍት የተሞሉ እንዲሆኑ ያደርጋቸዋል፡፡
ብዙ ትርጉሞች ይህን ተለዋጭ ዘይቤ እንደ ተነፃፃሪ ዘይቤ ተርጉመውታል፣ የሀረጎቹንም ቅደም ተከተል ለውጠዋቸዋል፡፡ ዝናብ ለእስራኤላውያን በጣም አስፈላጊ ነው ምክንያቱም የሚዘንበው በጣም ትንሽ ዝናብ ነው፣ ስለዚህ ዝናብ የሌለው ደመና ጥቅም የሌለውና እስራኤላውያንን የሚያሳዝን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚመካ ነገር ግን የማይሰጥ ሰው ዝናብ እንደሌለው ደመናና ነፋስ ነው” ወይም “የማይሰጥ ነገር ግን የሚመካ ሰው ዝናብ እንደሌለው ደመናና ነፋስ ጥቅም የሌለውና ኀዘን የሚያመጣ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት በገቢር ቅርጽ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትእግስተኛ የሆነ ሰው ንጉስን እንዲለዝብ ማድረግ ይችላል” ወይም “ትእግስተኛ ሰው ከንጉስ ጋር መነጋገርና ሃሳቡን ማስለወጥ ይችላል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ምላስ” ሰው ምላሱን በመጠቀም ለሚናገረው ንግግር ምትክ ስም ነው፡፡ “አጥንት” የሚለው ቃል ለጠንካራ ተቃውሞ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልካም ንግግር ጠንካራ ተቃውሞን ማሸነፍ ይችላል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ቁጥር 16 አጠቃላይ መርህ የሚናገር ሲሆን ቁጥር 17 ደግሞ አንድ የተወሰነ ምሳሌ ይሰጣል፡፡ ብዙ ማር የመብላትና የመትፋት ሃሳብ ብዙ መልካም ነገር ለመውሰድና በኋላ ለመጸጸት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሐሰተኛ ምስክር ሰዎችን ከሚጎዱ ወይም ከሚገድሉ ከሶስት መሳርያዎች ጋር ተነጻጽሯል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሞኝ ሰው ለሰው ችግር ከሚፈጥር የሰውነት ክፍል ጋር ተነጻጽሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በችግር ጊዜ ወስላታ ሰውን መታመን እንደ ተበላሸ ጥርስ ወይም እንደሚያነክስ እግር ችግር ያመጣብሃል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እንደ ኮምጣጤ ያሉ የአሲድ ፈሳሽ ጋር ሲገናኝ በኃይል የሚፍለቀለቅና ተሸ የሚል ድምጽ የሚያሰማ የማዕድን ዓይነት ነው፡፡ ብዙ ትርጉሞች ይህንን ሀረግ “ቁስል” ብለው ይተረጉምታል፡፡
ዘማሪዎቹ የሚዘምሩት ምን ዓይነት መዝሙር እንደሆነ በግልጽ ማስቀመጥ ያስፈልግ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ደስ የሚሉ መዝሙሮች ይዘምራሉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
x
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የበደለኝነት አእምሮ እንዲፈጠርበትና የሰራው ስራ እንዲያሳፍረው ያደርጋል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
በእስራኤል አገር ከሰሜን የሚመጣ ነፋስ ብዙ ጊዜ ዝናብ ይዞ ይመጣል፡፡ ተርጓሚዎች ተመሳሳይ ውጤት ለሚያሳይ ሀኔታ የተለያዩ ዓይነት ነፋሳትን ለመጠቀም ነጻነት አላቸው፣ ለምሳሌ፡- “ቀዝቃዛ ነፋስ፡፡”
አንዳንድ ትርጉሞቸ ይህን “ምስጢር የሚያባክን አንድ ሰው” ብለው ተርጉመውታል፡፡
ፊት ለሰውየው ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌሎች ሰዎችን በጣም ያስቀጣል፣ ይህንን ደግሞ በፊታቸው ማየት ትችላላህ” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚያን ጊዜ የነበሩ ቤቶች ለጥ ያለ ጣራ ነበራቸው፡፡ የጥንት እስራኤላውያን ጣራቸውን ለመስራት ብዙ ጊዜ ይወስድባቸው ነበር፡፡ ጣራው ከቤቱ ውስጠኛው ክፍል ይልቅ ቀዝቃዛ ነበር፡፡ አንዳንድ ጊዜ ሰዎች ለመኝታ የሚሆን ትልቅ መጠለያ በጣራው በአንዱ ማእዘን ላይ ይሰሩ ነበር፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ብዙ ጊዜ የምትጨቃጨቅና የምታማርር ሚስት”
ቀዝቃዛ ውሃ ከሚያድስና ከሚያስደስት መልካም የምስራች ጋር ተነጻጽሯል፡:፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ጻድቅ ለሚያምነት ነገር በጽናት እንዲቆም እንደሚጠብቅ ሁሉ እንዲሁ፣ አንድ ሰው ወንዝና ምንጭ ንጹህ ውኃ እንዲኖረው ይጠብቃል፡፡ የተበከለ ወንዝና የተበላሸ ምንጭ በአቋሙ ከወደቀ ጻድቅ ሰው ጋር ተነጻጽሯል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
መንበርከክ ለሚከተሉት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡- 1) ክፉ ሰዎችን ለመጋፈጥ አለመፈለግ ወይም 2) በክፋታቸው መሳተፍ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰዎች ክፋት እንዲያደርጉ መፍቀድ” ወይም “ክፉ ሰዎች የሚሰሩትን ስራ መስራት የሚጀምር ሰው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
መንበርከክ መልካም ስራ መስራት መቀጠል ለአለመቻል ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለመቆም አለመቻል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ክፉ ሰዎች ሲያጠቁት” ወይም 2) “ክፉ ሰዎች ክፉ ነገር እንዲሰሩ ሲገፉት፡፡” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁሉም አንተን ሊያከብሩህ ሲፈለጉና ማር መብላት መልካም ነው፣ ነገር ግን ብዙ ማር መብላት ትችላለህ፣ ሰዎች አንተን ሊያከብሩህ መሞከር አስቸጋሪ ይሆንብሃል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የይህ መጥፎ ነገር ነው” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህ ሌሎች አንተን እንዴት እንደሚያከብሩህ ሁልጊዜ እንደ ማሰብ ነው፡፡” የመጀመርያው ቋንቋ ትርጉም ግልጽ አይደለም፡፡ አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይህንን “ለሰዎች በጣም ብዙ አስተያየቶችን እንደ መናገር ነው” ብለው ተርጉመውታል፡፡
ራሱን መግዛት የማይችል ሰውና ቅጥር የሌላት ከተማ ደካማና ተጋላጭ ናቸው፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የግንብ አጥሮቹን ወታደር ያጠቃውና ያፈረሰው”
ብዙውን ጊዜ በረዶ በበጋ ጊዜ አይወርድም፣ ዝናብ ደግሞ በመከር ጊዜ አይዘንብም፡፡ ይህ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በረዶ በበጋ ጊዜ መውረድና ዝናብ ደግሞ በመከር ጊዜ መዝነብ እንግዳ ነገር እንደሆነ ሁሉ” (ተነፃፃሪ ዘይቤ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰውን የማይጎዳ እርግማን መሬት ላይ እንደማታርፍ ወፍ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ ያልተገባ እርግማን በታሰበው ሰው ላይ አይደርስም” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በማይገባው ሰው ላይ የሚደረግ እርግማን” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
በአንድ ሰው ወይም ነገር ላይ ማረፍ
ጅራፍ፣ ልጓምና በትር ሰዎ ፈረስ፣ አህያና ሞኝ ሰው የፈለጉትን እንዲያደርጉ የሚጠቀሙባቸው ነገሮች ናቸው፡፡
ልጓም ከጠፍር የተሰራ ነው፡፡ ሰዎች ልጓሙን በአህያው ራስ ላይ ያስገቡትና አህያውን ወደሚፈልጉት ቦታ እንዲሔድ ለማድረግ ከጠፍሩ አንዱን ይይዙታል፡፡
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሰዎች ልጆቻቸውን ወይም ባሪያዎቻቸውን ስርዓት ለማስያዝ በእንጨት በትር ይመቷቸው ነበር፡፡
ለሞኝ ስትመልስለት በሞኝነቱ መተባበር በሞኝነት መንገድ ለእርሱ መመለስን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሞኝ እንደሞኝነቱ መልስለት” ወይም “ለሞኝ በሞኝነት መልስለት”
ዓይን መመልከትን ይወክላል፣ መመልከት ደግሞ ሃሳብንና ግንዛቤን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ በእርሱ ግንዛቤ ጥበበኛ የሆነ እንዳይመስለው” ወይም “ስለዚህ ራሱን ጥበበኛ እንደሆነ እንደያስብ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እጅ መልእክትን ለማድረስ ሞኝ ያለውን ኃላፊነት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልእክት እንዲያደርስለት ሞኝን የሚልክ ሀሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
የራስን እግር መቁረጥ ራስን ለመጉዳት የግነት መግለጫ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የራሱን እግር እንሚቆርጥና ሁከትን እንደሚጠጣ ሰው ራሱን ይጎዳል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁከት አንድ ሰው ሊጠጣው የሚችል መርዛም ፈሳሽ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሁከት ፈጣሪነት ራሱን ይጎዳል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የእነዚህ ሀረጎች አቀማመጥ ቅደም ተከተሉ ሊለወጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሞኝ አፍ ያለ ምሳሌ እንደ ተንጠለጠሉ የሰለሉ የሽባ እግሮች ናቸው” ወይም “በሞኝ አፍ ያለ ምሳሌ እንደ ተንጠለጠሉ የሰለሉ የሽባ እግሮች የማይጠቅሙ ናቸው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
መንቀሳቀስ የማይችል ሰው ወይም ሁሉም ወይም ከፊል ሰውነቱ እንዲህ የሚሰማው
“አፍ” ለመናገር ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሞኞች ንግግር” ወይም “ሞኞች የሚናገሩት ነገር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ ረጅም ርቀት ድንጋይ ለመወርወር ሰዎች ድንጋይ በወንጭፍ ያስቀምጣሉ ከዚያም ግንጋዩ በጣም በፍጥነት ወደቦታው እንዲስፈነጠር ወንጭፉን ያዞሩታል፡፡ ድንጋይን በወንጭፍ የማሰር ውጤት በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዳይወረወር ድንጋይን በወንጭፍ ማሰር” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሞኝን ማክበር”
ሁለቱ እንዴት ተመሳሳይነት እንዳላቸው በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሰካራም እጅ እንደገባ እሾህ በሞኝ አፍ ውስጥ ያለ ምሳሌ አደገኛ ነው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ሰካራም እሾህ ያለው ቁጠቋጦ በእጁ ከያዘ፣ እሾሁ እጁን ይወጋዋል፣ ወይም 2) ሰካራም ሰው ከተቆጣ፣ እሾህ ያለው ቁጠቋጦ ይዞ በሰዎች ላይ ይጥለዋል፡፡ ለሁለተኛው ትርጉም “እሾህ” የሚለው ቃል የእሾህ ቁጥቋጦን ይወክላል፡፡ (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አፍ” ለመናገር ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሞኞች ንግግር” ወይም “ሞኞች የተናገሩት ነገር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ለሞኝ ስራ ይሰጣል”
“ውሻ የራሱን ትፋት እንደሚበላ”
ይህ ጥያቄ በራሱ ዓይኖች ጥበበኛ እንደሆነ ስለሚቆጥር አንድ ሰው እንዲያስብ አንባቢውን ለመምራት የሚጠቅም ነው፡፡ “በራሱ ዓይኖች ጥበበኛ የሆነ” የሚለው ሀረግ “ጥበበኛ አንደሆነ የሚያስብ” ማለት ነው፣ እዚህ ላይ ሰውየው በግልጽ ጠቢብ እንዳልሆነ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥበበኛ እንደሆነ የሚስያብን ነገር ግን ጥበበኛ ያልሆነውን ሰው ተመልከት” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከእርሱ ይልቅ ሞኝ በቀላሉ ጥበበኛ መሆን ይችላል፡፡”
ሰነፍ ሰው በውሸት በመንገድ ላይ ወይም በባዶ ሜዳዎቹ መካከል አንበሳ አለ ብሎ ምክንያት በመስጠት ወደ ውጭ መሄድና መስራት እንደማይችል ይናገራል፡፡
ይህንን በምሳሌ 22:13 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ይህ በከተማ መካካል ሰዎች የሚዘዋወሩበት ወይም የሚሰበሰቡበት ብዙ ስፍራዎችን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የከተማ የገበያ ማዕከል” ወይም “መንገዶች”
በርን ከሌላ ነገር ጋር የሚያያይዘዙና በሮቹ እንዲዘጉና እንዲከፈቱ የሚያደርጉ የብረት ቁራጮች
ሰነፍ ሰውና በር ሁለቱም ይንቀሳቀሳሉ ነገር ግን ሁለቱም የትም አይሄዱም (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ምግብ ለማግኘት እጁን ወደ ሳህኑ ያስገባል” ወይም “ለምግብ ይዘረጋል”
ይህ ሰውየው በግልጽ መልካም የሚያደርገውን አስፈላጊ ስራ ስለመስራት የሚያመለክት ግነት ነው፡፡ (ግነትና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“በራሱ ዓይን” የሚለው ሀረግ የሰውየውን ሃሳብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰነፍ ሰው ከሰባት ሰዎች የበለጠ ጥበበኛ እንደሆነ ያስባል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቅደም ተከተሉ መለወጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የራሱ ባልሆነ ጥል ላይ የሚገባ መንገድ አላፊ ሰው የውሻን ጆሮ እንደሚይዝ ሰው ነው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያሰተላልፈው መረጃ ውሻ ይቆጣና ሰውየውን ይነክሰዋል” የሚል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጆሮውን በመጎተት ውሻን እንደሚያስቆጣ ሰው” ወይም “የውሻን ጆሮ እንደሚጎትትና በውሻ እንደሚነከስ ሰው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ
ይህ የሚያስተላልፈው መረጃ መንገድ አላፊው መጨቃጨቅ ይጀምራል ከዚያም ሲጣሉ የነበሩት ሰዎች ከእርሱ ላይ ይቆጣሉ ደግሞም ይጎዱታል የሚል ነው፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እብድ ሰውና አታላዩ ሁለቱም ሰዎችን ይጎዳሉ ነገር ግን ለሰሩት ስራ ኃላፊነት አይወስዱም፡፡
አታላዩ የእርሱ ቀልድ ለማዝናናት ስለሆነ እርሱ ለፈጠረው ለማንኛውም ጉዳት ሊወቀስ እንደማይገባ ለማሳየት ይህንን ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ እኮ እንዲሁ እየቀለድሁ ነበር” ወይም “እኔን አትውቀሱኝ፡፡ እኔ የተናገርሁት ቀልዴን ነበር፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ ሐሜት የሚናገር ሰው
ከሰል በፍም ላይ እንጨት ደግሞ በእሳት ላይ የሚያመጣው ውጤት በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሰል ፍም እንዲቀጣጠል እንደሚያግዝና እንጨት እሳትን እንዲነድ እንደሚያግዝ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድን ነገር ማቀጣጠል በእሳት ማያያዝ ማለት ነው፡፡ ሁከትን በእሳት ማቀጣጠል ሰዎች እንዲጣሉ ወይም እንዲከራከሩ ለማድረግ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች እንዲጣሉ ማድረግ” ወይም “ሰዎች እንዲከራከሩ ማድረግ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ለመብላት ጣፋጭ እንደሆነ ምግብ ሐሜትም ለመስማት ደስ የሚያሰኝ ሰለመሆኑ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሐሜት ቃላቶች ለመስማት ደስ የሚያሰኙ ናቸው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሐሜት የሚናገራቸው ቃላቶች ወደ ሰው አእምሮ ገብተው ሃሳቡን እንደሚያበላሹ የሚናገር ሲሆን ወደ ሆዱ እንደሚገባ ምግብ ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ ይህ ዓረፍተ-ሃሳብ በምሳሌ 18:8 ካለው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ሰው አእምሮ ይገቡና ሃሳቡን ያበላሻሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተነፃፃሪ ዘይቤ ክፋትን በልባቸው ለመደበቅ የተለያዩ ነገሮችን የሚናገሩ ሰዎች ጥሩ እንዲመስል ለማድረግ በብር ፈሳሽ እንደተለበጠ የሸክላ ድስት ነው፡፡ እነዚህ ሀረጎች ቅደም ተከተላቸው ሊለዋወጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚያቃጥሉ ከንፈሮች ያላቸው ሰዎችና ክፉ ልብ በብር ፈሳሽ እንደተለበጠ የሸክላ ድስት ነው፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሸክላ ድስትን የሚሸፍን የሚያብረቀርቅ ቅብ፡፡” የሸክላ ድስት ርካሽና በሁሉም ስፍራ የሚገኝ ነው፡፡ ስለዚህ የሚያብረቀርቅ እንዲሆንና በጣም ውድ እንደሆነ ለማስመሰል ሰዎች በሚያብረቀርቅ ቅብ ይሸፍኑታል፡፡
ይህ የሚወክለው የሚያቃጥሉ ከንፈሮችና ክፉ ልብ ያለውን ሰው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚያቃጥሉ ከንፈሮችና ክፉ ልብ ያለው ሰው እንደዚሁ ነው” ወይም “መልካም ንግግር የሚናገር ነገር ግን ልቡ ክፉ የሆነ ሰው እንደዚሁ ነው” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሚያቃጥሉ” የሚለው ቃል “ከመጠን ያለፈ ስሜታዊ መሆን” ለማመልከት ተለዋጭ ዘይቤ ሲሆን “ከንፈሮች” የሚለው ቃል ደግሞ “ንግግር” ለማመልከት ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስሜታዊ ንግግር” ወይም “ጥሩ ነገሮች መናገር” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ልብ የሰውን ሃሳብ፣ ዝንባሌ፣ ፍላጎት ወይም ስሜት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሃሳብ” ወይም “ክፉ ምኞት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ስሜትን መሸንገል ስሜቱን ሰዎች እንዳያውቁ መደበቅን ይወክላል፡፡ “ከንፈሮቹ” የሚለው ቃል ለተናገረው ንግግር ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሚናገረው ንግግር ስሜቱን ይደብቃል” ወይም “እውነተኛ ስሜቱን ሰዎች ሊያውቁ በማይችሉበት ሁኔታ ይናገራል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ተንኮለኛ መሆን ሰውየው ተንኮል በውስጡ ያጠራቅም እንደነበር ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- “ተንኮል” ውሸትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ውሸቱን ይወድደዋል” 2) ተንኮል ሰዎችን ለመጉዳት ምስጢራዊ እቅዶችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎችን ለመጉዳት በምስጢር አቅዷል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ነገር ግን የሚናገረውን አትመነው”
ሰባት ቁጥር ፍጹምነትን ይወክላል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ርኩሰት” እግዚአብሔር የሚጠላውን አመለካከት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ልቡ ሙሉ በሙሉ በጥላቻ ነገሮች የተሞላ ነው” ወይም 2) “ርኩሰት” ለሰዎች ያለውን ጥላቻ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ““ልቡ ሙሉ በሙሉ በጥላቻ የተሞላ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንም እንኳ ሽንገላው ጥላቻውን ቢሸፍነውም” ወይም “ምንም እንኳ ጥላቻውን በሽንገላው ቢሸፍነውም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች እነርሱን እንደሚጠላቸው እንዳያውቁ መደበቁ ጥላቸውን እንደሸፈነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንም እንኳ ሰዎች እነርሱን እንደሚጠላቸው እንዳያውቁ ለመደበቅ ቢዋሽም” ወይም “ምንም እንኳ ሰዎች እነርሱን እንደሚጠላቸው እንዳያውቁ ቢዋሽም” “Though he lies so that people will not know that he hates them” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
መገለጥ መለየት ወይም መታወቅ የሚለውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፋቱ በጉባኤ ይታወቅበታል” ወይም “ጉባኤው ክፋቱን ይደርስበታል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእስራኤል ማህበረሰብ”
ይህ ሰው ጉድጓድ የሚቆፍረው ሌላ ሰው በዚያ ጉድጓድ ላይ እንዲወድቅበት እንደ ወጥመድ እንደሆነ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌላ ሰው ለማጥመድ ጉድጓድን የሚቆፍር ማንኛውም ሰው እርሱ ይገባበታል” ወይም ““ሌላ ሰው ለማጥመድ በማሰብ አንድ ሰው ጉድጓድ ከቆፈረ፣ የቆፈረው ሰው ራሱ ይገባበታል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰው በኮረብታ ላይ ሆኖ ወደታች ትልቅ ድንጋይን የሚያንከባልለው ከታች ያለውን ሌላ ሰው ለመጨፍለቅ እንደሆነ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው ከታች ያለውን ሌላ ሰው ለመጨፍለቅ በኮረብታ ላይ ሆኖ ወደታች ትልቅ ድንጋይ የሚያንከባልል ከሆነ፣ ድንጋዩ በራሱ ላይ ተመልሶ ይንከባለልበታል” ወይም “አንድ ሰው ሌላ ሰው ለመጉዳት ድንጋይ የሚያንከባልል ከሆነ ድንጋዩ ተመልሶ ራሱን ይጨፈልቀዋል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ውሸታም ምላስ” የሚለው ሀረግ ውሸት የሚናገረውን ሰው ይወክላል፡፡ ሰዎችን መጉዳት በሰዎች ላይ ችግር መፍጠርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውሸታም ሰው በውሸቱ የጎዳቸውን ሰዎች ይጠላል” (ተዛምዶአዊ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሸንጋይ አፍ” የሚለው ሀረግ ሰዎችን የሚሸነግለውን ሰው ይወክላል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- ሌሎችን የሚሸነግል ሰው ችግር ይፈጥራል፡፡ ወይም 2) ሌሎችን የሚሸነግል ሰው ያጠፋቸዋል (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድን ሰው እውነተኛነት በሌለው ሁኔታ ማመስገን፣ ወይም አንድን ሰው እውነተኛ ላልሆኑ ነገሮች ማመስገን
ይህ ነገ ይሆናል ብለህ ስለምትጠብቀው ነገር ጉራ እንደትነዛ ማስጠንቀቂያ ነው፡፡ ይህ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለነገ ስላለህ እቅድ በኩራት አትናገር” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በተወሰነ ቀን የሚከናወነው ነገር ያንን ክስተት ቀኑ እንደሚያመጣው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በዚያ ቀን የሚሆነውን” ወይም “ነገ የሚሆነውን” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ያመስግኑህ” የሚለውን ቃል ከመጀመርያው ሀረግ በግልጽ መረዳት ይቻላል፡፡ ቃላቶቹ ሊደጋገሙ ይችላሉ፡፡ እዚህ ለላይ ሰውየው በ “አፉ” እና በ “ከንፈሮቹ” ተወክሏል ምክንያቱም እነዚህ ለመናገር የሚጠቅሙ የሰውነት አካላት ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የራስህ አፍ አያመስግንህ … የራስህ ከንፈሮች አያመስግኑህ” ወይም “ራስህን አታመስግን … ራስህን አታመስግን” (አስጨምሬ እና ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“ያመስግኑህ” የሚለውን ቃል ከመጀመርያው ሀረግ በግልጽ መረዳት ይቻላል፡፡ እዚህ ላየ ቃላቶቹ ሊደጋገሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የማያውቅህ ሰው ያመስግንህ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ሞኝ ሰው ሲተነኩሰህ የሚገጥምህ ትዕግስተኛ የመሆን ችግር ያ ችግር እጅግ የከበደ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሞኝ ትንኮሳ መታገስ ከሁለቱም ይከብዳል” ወይም “ሞኝ ሲተነኩስህ መታገስ እነርሱን ለመሸከም ከመታገስ የበለጠ ይከብዳል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በሞኝ አማካኝነት የሚመጣ ችግር፡፡” “ትንኮሳ” ቁጣ ወይም መራራነት የሚፈጥሩ ድርጊቶች ወይም ቃላት ናቸው፡፡
“ንዴት፣” “ጭካኔ” እና “ቁጣ” እንደ ቅጽል ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተናዳጅ ሰው ጨካኝ ነው፣ ቁጡ ሰው ይጎዳል፣ ነገር ግን በቀናተኛ ሰው ፊት ማን መቆም ይችላል? (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ሀይለኛነት”
“የቁጣ አጥፊነት፡፡” እዚህ ላይ ቁጣ ሀይለኛ ጎርፍ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ ማንም ሰው በቅናት ፊት መቆም እንደማይችል የሚያመለክት ነው፡፡ እንደ ዓረፈተ-ሃሳብ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን በቅናት ፊት መቆም የሚችል ማንም ሰው የለም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ መቆም የሚለው ቃል ጥቃት በሚፈጽም ቀናተኛ ሰው ላለመጎዳት ጠንካራ እና ጽኑ መሆንን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቀናተኛ ሰውን መከላከል” ወይም “ቀናተኛ ሰው ጥቃት ሲፈጽምበት በጥንካሬ መጽናት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ “ተግሳጽ” የሚለው ረቂቅ ስም “መገሰጽ” በሚለው ግስ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በገልጽ መገሰጽ ይሻላል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በግልጽ ከማይታይ ፍቅር ይልቅ፡፡” ይህ “”ፍቅር” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ የግስ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምስጢር ከመወደድ ይልቅ” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ጓደኛ የሚያመጣው ጉዳቶች የታመኑ ናቸወ፡፡” እዚህ ላይ “ቁስል” የሚለው ቃል ጓደኛ ሲገስጸውና ሲያስተካክለው ሰውየው የሚሰማው ሕመምና ሀዘንን ይወክላል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የጓደኛ ተግሳጽ ታማኝነት ተግሳጹ የሚያመጣው ሀዘን ታማኝ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንም እንኳ ሀዘን ቢያስከትልም፣ የጓደኛ ተግሳጽ የታመነ ነው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
የጠላት መሳም ታማኝ እንዳልሆነ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን የጠላት ብዙ መሳም ታማኝ አይደሉም” ወይም “ነገር ግን ጠላት ከመጠን በላይ በመሳም ሊያታልልህ ይሞክር ይሆናል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ
“በብዛት” ወይም “ብዙ ጊዜ”
“የጠገበ ሰው” ወይም “በጣም ጠግቦ የበላ ሰው”
የማር ወለላ ብዙ ጊዜ አስፈላጊ ነው፣ ነገር ግን በጣም ጠግቦ ለበላ ሰው ግን አይሆንም፡፡
“ማንኛውም መራራ ነገር ይጣፍጣል”
በዚህ ጥቅስ “መንከራተት” እና መባዘን” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሽቶ” የሚለው ቃል ደስ የሚል ዘይት ወይም ቅባት ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ “ልብ” የሰውን ስሜት ወይም መንፈስ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰውን የደስተኝነት ስሜት እንዲሰማው ማድረግ” ወይም “ሰውን ደስ እንዲለው ማድረግ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ጣፋጭነት” ደግነትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ የጓደኛችንን ደግነት በምክሩ አውቀናል” ወይም 2) “ጣፋጭነት” ስለ ሰው የምናደንቀውን ነገር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለጓደኛ የምናደንቀውን ነገር ምክሩን ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ወንድም” የሚለው ቃል ለዘመዶች ማለትም ተመሳሳይ ጎሳ፣ ዘር ወይም ሕዝብ አባላት አጠቃላይ መግለጫ ነው፡፡
ጽኑ የሆነ መከራና አጋጣሚ
እዚህ ላይ “ልብ” የሰውን ስሜት ወይም መንፈስ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ደስተኛ አድርገኝ” ወይም “ደስ አሰኘኝ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መልስ” ለጥያቄ መልስ መስጠት ማለት አይደለም፡፡ ለሚያፌዝ ሰው ምላሽ መስጠት ወይም ተገቢውን መልስ መስጠት ማለት ነው፡፡ ይህ በፊቱ ካው ሀረግ ጋር እንዴት እንደሚገናኝ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በእኔ ላይ ለሚያፌዝብኝ ሰው ለእርሱ ስለ አንተ በመንገር ምላሽ አሰጠዋለሁ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ለየተ ባለ መልኩ ጭካኔ በተሞላበት መንገድ በአንድ ሰው ላይ መቀለድ
ይህንን በምሳሌ 22:3 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
“ጥበበኛ የሆነ ሰው” ወይም “ጥሩ የማገናዘብ ችሎታ ያለው ሰው”
“ልምድና የሕይወት ብስለት የሌላቸው ሰዎች”
የሚያሳዝኑ ነገሮች ማለትም እንደ በሽታ፣ ሕመም ወይም ሌሎች መከራዎች በሕይወታቸው ይገጥማቸዋል
ገንዘብ በማበደር ጊዜ አበዳሪ ከተበዳሪው ብድሩን መልሶ ለመክፈሉ እንደ ዋስትና የሚሆን ልብስ ወይም ሌላ ነገር ይወስዳል፡፡ ገንዘቡ ከተመለሰለት በኋላ የያዘውን መያዣ ይመልሳል፡፡ ተበዳሪው በጣም ድኃ ከሆነ ሌላ ሰው ስለ እርሱ እንደ ዋስትና ለአበዳሪው የሆነ ነገር ይሰጣል፡፡ ይህንን በምሳሌ 20:16 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የማይታወቅ ሰው የተበደረው ብድር ተመልሶ እንዲከፈል ተያዥ ከሆነው ሰው እንደ ዋስትና እንዲሆን ልብስ ውሰድበት” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የተበደረው ብድር እንደገና ለመከፈሉ እንደ ዋስትና እንዲሆን አንድ ሰው አንድ ነገር ለአበዳሪው ይሰጣል ማለት ነው፡፡ ይህንን በምሳሌ 20:16 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተበደረው ብድር ተመልሶ እንዲከፈል ተያዥ የሆነው ሰው” ወይም “ብድርን ለመክፈል ቃል የገባው ሰው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“አነድን ነገር በመያዣነት መውሰድ” ዕዳውን እንዲከፍል አንድ ሰው እንደ መያዣ ወይም ቃል ኪዳን የሰጠውን ነገር መያዝ ማለት ነው፡፡ ይህንን በምሳሌ 20:16 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብድሩ ለመከፈሉ እንደ ዋስትና ልብሱን ውሰድበት” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ ሰው ለጎረቤቱ በረከት ቢሰጠው”
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጎረቤቱ በረከቱን እንደ እርግማን ይቆጥረዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎች እርስ በርሳቸወ እንዲበሳጩ ማድረግ ወይም በሰዎች መካከል ጠንካራ ጠብ እንዲፈጠር ማድረግ ማለት ነው፡፡
ይህ የሚያስተላልፈው መልእክት በማያቋርጥ ሁኔታ የሚንጠባጠብ ዝናብ ነው የሚል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የማቋርጥ የዝናብ ነጠብጣብ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የማያቋርጥ ዝናብ የሚዘንብበት ቀን”
የዚህ መልእክት እርስዋን ለማስቆም መሞከር ነፋስን እንደ ማቆም ወይም በእጅህ ዘይትን እንደ መጨበጥ በጣም አስቸጋሪና ጥቅም አልባ ነው፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርስዋን ወደኋላ መመለስ” ወይም “እርስዋን መቆጣጠር፡፡” የዚህ መልእክት እርስዋን ከመጣላት ለማስቆም መሞከር የሚል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርስዋን ከመጣላት ማስቆም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ነፋስን መመለስ” ወይም “ነፈስን በቁጥጥር ስር ማዋል”
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ብረት እና ሰው እንዴት ሊለወጡ እንደሚችለ ያነጻጽራሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብረት ሌላ ቁራጭ ብረትን እንደሚስል በተመሳሳይ መንገድ የሰው ባህርይ ከጓደኛው ጋር ባለው ግንኙነት ይለወጣል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሚንከባከብ”
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚጠብቀውን ጌታው የከብረዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የሰው ሃሳብ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው የሚያስበው ነገር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስም “አጥፊ” ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አጥፊው” (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“አይሞሉም”
እዚህ ላይ “ዓይን” የሰውን ምኞት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰው ምኞት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ወርቅና ብር እንዴት እንደሚነጥሩ የሚያሳይ ነው፡፡ ብረት መቅለጥ እንዲችልና በውስጡ ያለው ቆሻሻ እንዲወገድ የሚነጥረው እጅግ በጣም ሀይለኛ በሆነ የሙቀት ሃይል በማሞቅ ነው፡፡ ይህን በጣም ተመሳሳይ ሀረግ በምሳሌ 17:3 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- አማራጭ ትርጉም፡- “ማቅለጫ ብር ለማንጠር ይጠቅማል፣ ከውር ደግሞ ወርቅ ለማንጠር ይጠቅማል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም ከፍተኛ በሆነ ሙቀት ብረት የሚቀልጥበት ማሰሮ ነው፡፡ (የማይታወቁ ነገሮችን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ከመጠን በላይ ማሞቅ የሚቻል ምድጃ (የማይታወቁ ነገሮችን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው ሌላ ሰው ሲያመሰግን ያንን ሰው እየፈተኑት ነው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ምንም እንኳ ሞኝ በብዙ መከራ ወይም ውጣ ውረድ ቢያልፍም (መወቀጥ በዕብራይስጥ ብዙ ጊዜ ለመከራ ተለዋጭ ዘይቤ ነው) ሞኝ እንደሆነ ይቀራል ማለት ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ነገሮችን በሙቀጫ ለማድቀቅ የሚረዳ ክብ ጫፍ ያለው ጠንካራ መሳርያ ነው (የማይታወቁ ነገሮችን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ በአንድ ላይ የተቀመጡት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“የበግ መንጋ”
“የፍየል መንጋ”
ይህ ጥያቄ የምድር ገዢዎች የአገዛዝ ዘመን ለዘላለም እንደማይኖር ግንዛቤ ለማስጨበጥ አሉታዊ መልስ የሚሰጥበት እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ ይህ እንደ ዓረፍተ-ሃሳብ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዘውድ ለትውልድ ሁሉ አይጸናም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚዚ ላይ “ዘውድ” የንጉሱን በመንግስቱ ላይ ያለውን አገዛዝ የሚያሳይ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የንጉስ አገዛዝ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“አዲስ ቡቃያ ይታያል” ወይም “አዲስ ሳር ማደግ ጀምሯል”
ቁጥር 26 እና 27 ከቁጥር 23 እና 25 ጋር እንደ አንድ ምሳሌ አብረው ይሄዳሉ፡፡
ከዚህ የምናገኘው አመልካች መረጃ ከበጎች የሚገኘው ሱፍ (ጸጉር) ልብስ ለመስራት ጥቅም ላይ ይውላል የሚል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የበጎች ሱፍ ለልብስህ የሚሆን ይሰጥሃል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ከዚህ የምናገኘው አመልካች መረጃ ፍየሎችን በመሸጥ የሚገኘው ገንዘብ እርሻ ለመግዛት በቂ ነው የሚል ነው፡፡ ከበጎች የሚገኘው ሱፍ (ጸጉር) ልብስ ለመስራት ጥቅም ላይ ይውላል የሚል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፍየሎችህን መሸጥ የእርሻህን ዋጋ ይሰጥሃል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለቤተሰብህ በሙሉ”
ከዚህ የምናገኘው አመልካች መረጃ ከዚህ በተጨማሪ ሴት አገልጋዮችንም ለመመገብ የሚበቃ በቂ የፍየሎች ወተት ይኖራል የሚል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሴት አገልጋዮችህን ለመመገብ የሚበቃ በቂ የፍየሎች ወተት ይኖራል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ምግብ”
“በደል” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምድሪቱ በበደለችው በደል ምክንያት” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በምድሪቱ የሚኖረው ሕዝብ ኃጢአት ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የምድሪቱ ሕዝብ በደል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ከዚህ የምናገኘው አመልካች መረጃ ይህ ሰው መሪ ወይም ገዢ መሆነኑ ነው፡፡ “ማስተዋል” እና “እውቀት” የሚሉት ረቂቅ ስሞች እንደ ግስ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሚያስተውልና እንዴት መምራት እንዳለበት በሚያውቅ ሰው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ እና ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በጭካኔ የሚያስጨንቅ”
ድሆችን የሚጨቁን ድሃ ሰው በከባድ ሁኔታ ከሚወርድና ሰብልን ከሚያጠፋ ዶፍ ዝናብ ጋር ተነጻጽሯል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በከባድ ሁኔታ ለሚወርድና ሰብልንለሚያጠፋ ዝናብ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አጥፊ ዝናብ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእግዚአብሔyርን ሕግ መተው”
“ሕግን መጠበቅ” የእግዚአብሔር ሕግ የሚፈልገውን መፈጸም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእግዚአብሔርን ሕግ የሚታዘዙ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከእነርሱ ጋር ይታገላሉ፡፡” ይህ እነርሱን አጥብቀው ይቃወሟቸዋል ወይም ይቋቋሟቸዋል ማለት ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሰዎች” የሚለው በአጠቃላይ ሕዝብ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ነገሮችን የሚሰሩ ሕዝብ” (ለወንዶች የምንጠቀምባቸው ቃላቶች ሴቶችንም ሲያካትቱ የሚለውን ይመልከቱ)
“ፍትህ” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፍትህ ምን እንደሆነ አታውቅም” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን ለማወቅ የሚፈልጉና እርሱን የሚያስደስቱ ሰዎች እግዚአብሔርን በአካል ለማግኘት እንደሚፈልጉ ተደርገው ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ከዚህ የምናገኘው አመልካች መረጃ እግዚአብሔርን የሚፈልጉ ሰዎች ስለ ፍትህ ሁሉን ነገር ያውቃሉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፍትህ ምን እንደሆነ ሙሉ በሙሉ ያውቃሉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ባለጠጋ ሰው ከመሆን ይልቅ … ድሃ ሰው መሆን ይሻላል
ይህ የሐቀኝትን ሕይወት የሚኖር ሰውን ይወክላል፡፡ ይህ “ሐቀኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ተውሳከ ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በታማኝነት ይራመዳል” walks honestly” or “lives honestly” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ታማኝ ያልሆኑ ባለጠጋ ሰዎች በጠማማ መንገድ ወይም በጠመዝማዛ መንገድ እንደሚሄዱ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሚያደርገው ነገር ታማኝ ያልሆነ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሕግን መጠበቅ” የእግዚአብሔር ሕግ የሚጠይቀውን ነገር ማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእግዚአብሐርን ሕግ የሚታዘዝ ሰው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማስተዋል” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚያስተውል ልጅ” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ከመጠን በላይ የሚበሉ ሰዎች፡፡” “ሆዳም” ሰው ብዙ ጊዜ ከመጠን በላይ የሚበላና የሚጠጣ ሰው ነው፡፡
“አባቱ እንዲያፍር ያደርጋል” ወይም “አባቱን ያዋርዳል”
“ሀብቱን ይጨምራል”
“ለማበደር ተጨማሪ ገንዘብ መሰብሰብ”
የሌላ ሰው ገንዘብ በመጠቀሙ በተበዳሪው የሚከፈል ገንዘብ
“ገንዘቡን በአንድ ላይ ያመጣል”
“ለሌላ ሰው”
ለአንድ ሰው የማዘን ወይም የመራራት ጠንካራ ስሜት
“አንድ ሰው … ከሆነ”
ይህ ሰው በሁለንተናው የእግዚአብሔርን ሕግ ከማድመጥ ጆሮውን ማዞርና አለመቀበልን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእግዚአብሔርን ሕግ ከማድመጥና ከመታዘዝ ይዞራል” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጸሎቱ እንኳ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ነው፡፡” ይህ በገቢር ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ጸሎቱን እንኳ ይጠላዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን በምሳሌ 3:32 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ይህ ቅን ሰዎችን ወደ ክፋት መንገድ ለመምራት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቅኑን ሰው ወደ ክፋት መንገድ እንዲሔድ የሚያደርግ ሁሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ ሰው ወደ ክፋት መንገድ ከመራ … ይወድቃል”
ይህ በአጠቃላይ ቅን ሰዎችን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቅን ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ራሱ በቆፈረው ወጥመድ ውስጥ ይገባል፡፡” ፍጻሜው ሌሎችን ወደመራበት ተመሳሳይ መጥፎ ቦታ ስለመሆኑ የሚያመለክት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ሌሎች ሰዎቸን ወደመራበት ክፉ ስፍራ የእርሱም ፈጻሜ እንደዚያው ይሆናል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአጠቃላይ ነቀፌታ የለለባቸውን ሰዎች የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነቀፌታ የሌለባቸው ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
“መልካም የሆነውን ነገር ይወርሳሉ”
ዓይኖች መመልከትን ይወክላል፣ መመልከት ደግሞ ሃሳብንና ግንዛቤን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በራሱ አስተሳሰብ ጥበበኛ ነው” ወይም “ጥበበኛ እንደሆነ ያስባል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማስተዋል” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚያስተውል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ሲሆን ድሃው ሰው ሀብታምን ሰው በእርግጥ ጥበበኛ እንደሆነና እንዳልሆነ መወሰን ይችላል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እውነተኛ ተፈጥሮውን ይመለከታል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጽድቅን የሚያደርግ በሚሳካለት ጊዜ”
ይህ ፈሊጥ ሲሆን ክፉ ሰዎች ስልጣን በሚይዙበት ጊዜ ወይም መምራት በሚጀምሩበት ጊዜ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰዎች ወደ ስልጣን በሚመጡበት ጊዜ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአጠቃላይ ክፉ ሰዎችን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ “ራሳቸውን የሸሸጉ” ሰዎች ከክፉ ሰዎች ለማምለጥ ሲሉ ራሳቸውን መደበቃቸውን ግልጽ ማድረግ ያስፈልግ ይሆናል፡፡ ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎችን ያገኙአቸዋል” ወይም “ከእነርሱ የተደበቁትን ሰዎች ያገኙአቸዋል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ኃጢአቱን ይሰውራል፡፡” ይህ ንስሃ የመግባትና ኃጢአትን የመተው ተቃራኒ ሲሆን ኃጢአትን ወደ ብርሃን ከማምጣት ይልቅ ኃጢአትን መሰወር ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“አይሳካለትም” ወይም “አያድግም”
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ኃጢአታቸውን ለሚናዘዙና የሚተወው ምህረትን ይሰጣቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ዘወትር እየፈራ የሚኖርን ሰው ይባርካል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“መፍራት” የሚለው ረቂቅ ስም አንደ ቅጽል ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በፍርሃት የተሞላ ሕይወት ይኖራል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔርን በጥልቀት ማክበርና ይህንን አክብሮት እርሱን በመታዘዝ ማሳየትን ያመለክታል፡፡
“ልቡን የሚያደነድን ሰው”
ይህ ፈሊጥ ሲሆን ግትርና እግዚአብሔርን ለመታዘዝ ፈቃደኛ ያልሆነ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔርን ለመታዘዝ ፈቃደኛ አይደለም” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በስቃይና በጉስቁልና ውስጥ መግባትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በችግር ውስጥ ይገባል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ከክፉ ገዥ ሊያድናቸው የሚችል ማንም የሌላቸው ድሃ ሰዎች አንበሳ በላያቸው ላይ ከሚያገሳባቸው ሰዎች ወይም ድብ ከሚያጠቃቸው ሰዎች ጋር ተነጻጽረዋል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ድብ በአራት እግር የሚራመድ ስለታም ጥፍርና ጥርስ ያለው ትልቅ፣ አስፈሪና አደገኛ እንስሳ ነው፡፡ (የማይታወቁ ነገሮችን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
“ማስተዋል” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የማያስተውል ገዥ” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎችን በማስጨነቅ የሚይዝና የሰዎችን ሕይወት አሰቃቂ የያደርግ
“ማታለል” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ታማኝ አለመሆንን የሚጠላ ሰው” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ይህ ፈሊጥ ሲሆን ለበለጠ ጊዜ ይኖራል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ረጅም ጊዜ መኖር” ወይም 2) ይህ ፈሊጥ ሲሆን የመሪነት ጊዜውን ማስረዘም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለረጅም ጊዜ ይመራል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ደም” የሚለው የሰውን ሕይወት ይወክላል፡፡ “ደምን ማፍሰስ” አንድን ሰው መግደል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሆነ ሰው ገድሏል” ወይም “የሆነ ሰውን ነፍስ አጥፍቷል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እንዳይያዝ ለማምለጥ የሚሸሽ ሰው
“እስከሚሞት ድረስ፡፡” ለቀጣይ የሕይወቱ ዘመን ሁሉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕይወቱን በሙሉ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአበሔር በሐቀኝነት የሚሄድን ማንኛውንም ሰው በደህንነት ይጠብቀዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማንኛውም ሰው”
ይህ የሐቀኝነት ሕይወት የሚኖር ሰው የሚወክል ነው፡፡ “ሐቀኝነት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ተውሳከ ግስ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በታማኝነት ይራመዳል” ወይም “በታማኝነት ይኖራል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ታማኝ ያልሆኑ ባለጠጋ ሰዎች በጠማማ መንገድ ወይም በጠመዝማዛ መንገድ እንደሚሄዱ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በታማኝነት የማይኖር ሰው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ታማኝ ባልሆነ ሰው የሚደርሰው ነገር በድንገት እንደሚወድቅ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በድንገት ይጠፋል” ወይም “በድንገት ይከስራል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መሬቱን የሚያርስ፣ የሚዘራ እና ሰበሉን የሚንከባከብ ማለት ነው፡፡
“የሚከተል ማንኛውም ሰው”
“የማይጠቅም ሞያ ያሳድዳል፡፡” ምንም ትርፍ የሌላቸውን ነገሮች በመስራት የሚደክምና ጊዜ አልባ የሚሆን ሰው የማይጠቅሙ ነገሮችን እንደሚያሳድድ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
የማይጠቅሙ ሞያዎችን የሚከተል ሰው የተትረፈረፈ ምግብ እንደማያገኝ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ “ድህነት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “will be very poor” (ምፀት እና ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ))
“ሳይቀጣ አይቀርም” የሚለው ሁለት አሉታዊ አገላለጽ ጥቅም ላይ የዋለው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጥድፊያ ሃብታም የሚሆኑትን ሰዎች እግዚአብሔር በእርግጠኝት ይቀጣል” (ምፀት እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ያለው አመልካች መረጃ ይህ ሰው ሀብት ያገኘው ታማኝነት በጎደለውና አታላይነት በተሞላበት መንገድ መሆኑን የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጠድፊያ ሀብታም ለመሆን የሚሞክር ሰው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ቁራጭ ዳቦ” የሚለው በጣም ትንሽ ጉቦ ወይም ስጦታ ለማሳየት ጥቅም ላይ የዋለ ግነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው ለትንሽ ጥቅም ሲል ኃጢአትን ይሰራል” (ግነትና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ኃጢአት”
“ራስ ወዳድ ሰው፡፡” ይህ ያለውን ሀብት ለሌሎች ለማካፈልና ገንዘብ ለማውጣት የማይወድ ሰው ነው፡፡
ስስታም ሰው ሀብት እንደሚያሳድድ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሀብት በጣም ስስታም ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
የስስታምነት ውጤት ድህነት በስስታም ላይ በድንገት እንደሚደርስበት ተደርጎ ተነግሯል፡፡ “ድህነት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በድንገት ድሃ ይሆናል” (ፈሊጥ እና ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ “ሞገስ” የሚለው ረቂቅ ስም በገቢር ቅርጽ በመግለጽ፣ እንደ ግስ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው በምላሱ የሚያሞግሰው ሰው በፊቱ ሞገስ ከሚያገኝ ይልቅ ይልቅ የሚገስጸው በፊቱ ሞገሰ (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰው የሚገስጽ ከሆነ”
ሰዎች ለሞራላዊ ባህርይ የተለያዩ መመርያዎችን እንዲታዘዙ ማሰልጠን
እዚህ ላይ ምላስ መናገርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በቃላት ይክበዋል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
አንድን ሰው እውነተኛ ባልሆነ መንገድ ማመስገን፣ ወይም እውነተኛ ስላልሆኑ ነገሮች አንድን ሰው ማመስገን
“የሚሰርቅ ሰው”
ይህ ቀጥተኛ ባልሆነ ትመህርተ ጥቅስ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ ኃጢአት አይደለም” የሚል፣ እርሱ” (ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ ጥቅሶች የሚለውን ይመልቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡-: 1) “የእርሱ ጓደኛ” ወይም 2) ይህ ፈሊጥ አንድ ዓይነት ባህሪይ ያላቸው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ እርሱ ተመሳሳይ የሆነ ሰው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ከሚያስፈልገው በላይ በራስ ወዳድነት ተጨማሪ ነገሮችን፣ ገንዘብ ወይም ምግብ የሚፈልግ ሰው፡፡
የስግብግበ ሰው ድርጊት ግጭትን እንደሚያስነሳ ወይም እንደሚቀሰቅስ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ግጭትን ያመጣል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በራስ ልብ መደገፍ በራስ ልብ እንደ መታመን ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በራሱ የሚታመን ሰው” (ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሚራመድ ማንኛውም ሰው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ይህ ፈሊጥ ሲሆን በጥበብ መኖር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጥበብ ይኖረል” ወይም 2) ይህ ፈሊጥ ሲሆን የጥበበኛ ሰዎች ትምህርትን መከተል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጥበብ ትምህርቶችን ይከተላል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ያ ሰው”
ይህ በአጠቃላይ ድሆችን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድሀ ሰዎች” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ድርብ አሉታዊ ቃላት ጥቅም ላይ የዋለው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚያስፈልጋቸው ማንኛውም ነገር አላቸው” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ከድሀው ብዙ እርግማ ይቀበላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድሆች በእነርሱ ላይ ዓይናቸውን ለሚከድኑ ለማንኛውም ሰው ብዙ እርግማ ይሰጣሉ” ወይም 2) በአጠቃላይ ብዙ እርግማን ከሰዎች ይቀበላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች በድሆች ላይ ዓይናቸውን ለሚከድኑ ለማንኛውም ሰው ብዙ እርግማን ይሰጣሉ” ወይም 3) ከእግዚአብሔር ብዙ እርግማን ይቀበላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር በድሆች ላይ ዓይናቸውን ለሚከድኑ ለማንኛውም ሰው ብዙ እርግማን ይሰጣቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ዓይኑን የሚገድን ማንኛውም ሰው”
ዓይንን መክደን ለድሆች ፍላጎት ምላሽ አለመስጠትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቸል የሚል” ወይም “ላለመርዳት መምረጥ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ሲሆን ክፉ ሰዎች ስልጣን ሲይዙ ወይም መግዛት ሲጀምሩ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰዎች ወደ ስልጣን ሲወጡ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ክፉ ሰዎች እነርሱን እንዳይጎዱአቸው ሊያደርጉ የሚችሉትን ሁሉ ለማድረጋቸው በግነት የቀረበ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ወደ መሸሸጊያ ይሄዳሉ” (ግነትና ጅምላ ፍረጃ እና ከባለቤቱ ጋር የሚጣቀስ አመልካች ተውላጠ ስም የሚለውን ይመልከቱ))
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ይሄዳሉ” ወይም 2) “ከስልጣን ይወርዳሉ” ወይም 3) “ይወድማሉ፡፡”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ይበዛሉ” ወይም 2) “ወደ ስልጣን ይወጣሉ፡፡”
ግትር ሰው አንገቱን እንዳደነደነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ግትር የሆነ ሰው” ወይም “ለመስማት እምቢተኛ የሆነ ሰው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር በቅጽበት ይሰብረዋል፡ (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እንዲፈወስ ሊረዳው የሚችል አንድም ሰው የለም፡፡” በሽታ ለማንኛውም ዓይነት መጥፎ ሁኔታ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሊረዳው የሚችል ማም የለም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች በጥልቀት በረጅሙ ይተነፍሳሉ፣ መድከማቸውንና ማዘናቸውን የሚያሳይ ጨኾ መተንፈስ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቡ ይደክማሉ፣ ያዝናሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ፍትህ” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ስም ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፍትህ ያለበትን ነገር በማድረግ” ወይም “ፍትሃዊ ሕግጋትን በማዘጋጀት” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ተናጋሪው የሚፈልገውን ነገር እንዲያደርግለት በማወቅ ሆን ብሎ ለጎረቤቱ እውነት ያልሆነውን ነገር መንገር፡፡
ተናጋሪው የሰውን ጉራ ሰውየው እንዲያዝ ወጥመድ ከማዘጋጀት ጋር አነጻጽሮታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያንን ሰው በወጥመድ ለመያዝ ወጥመድ ማዘጋጀት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ክፉ ሰው ኃጢአትን ሲሰራ ወደ ወጥመድ እየሄደ እንደሆነ ያህል ነው፡፡ በሌሎች ሰዎች ላይ ክፋትን ለማድረግ ይመኛል፤ ነገር ግን እርሱ የሰራውን ነገር ራሱን ለመቅጣት እግዚአብሔር ይጠቀምበታል፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ከተማ” የሚለው ቃል በከተማይቱ ውስጥ የሚኖሩትን ሰዎች የሚወክል ነው፡፡ ምናልባትም ኀይላቸውን ለማሳየት ሕዝብ በብጥብጥ ውስጥ እንዲገባ የሚያደርጉ ሰዎች ከተማይቱን በእሳት እንዳቃጠሉ ተደርገው ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለከተማይቱ ሕዝብ ብጥብጠጥ ይፈጥራሉ” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ቁጡ ሰዎችን ለወደፊት ተቆጭ እንዳይሆኑ ማድረግ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የቁጡ ሰዎችን ቁጣ ያበርዳሉ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ሌላ አማራጭ ትርጉም እንዲህ የሚል ነው፡- “ሊከስሰው ወደ ፍርድ ቤት ይሄዳል፡፡”
ሞኝ በጣም ይናደዳል ከዚያም ጥበበኛውን ሰው እንዳይናገር ወይም ዳኛው ፍርድ እንዳይሰጥ ሊከለክለው ይሞክራል፡፡
ይህ እንደ ጠንካራ አውሎ ነፋስ በጣም መጮህና መደናገጥ ከዚያም ኃይል በተሞላበት ሁኔታ ንቅስቃሴ ማድረግ ማለት ነው፡፡ ይህ አሉታዊ ቃል ነው፡፡
“ችግሩን መፍታት ፈጽሞ አይችሉም”
ይህ ፈሊጥ ሲሆን “ሊገድሉ ይፈልጋሉ” ማለት ነው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ያደምጣል፡፡” ይህንን በምሳሌ 17:4 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
የገዢው ተግባር የፈጸሙት ነገር የሚያመጣውን ውጤት በመዘርዘር ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሹማምንቶቹ ሁሉ ክፉ እንዲሆኑ እንደሚያስተምር ያህል ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎችን በማስጨነቅ የሚይዝና የሰዎችን ሕይወት አሰቃቂ የያደርግ
ይህ ፈሊጥ ሲሆን “እግዚአብሔር ሁለቱም በሕይወት እንዲኖሩ አድርጓቸዋል” ማለት ነው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ዙፋን በዙፋኑ ላይ ሆኖ ለሚመራው መንግስት ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በመንግስቱ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው በትርና ተግሳጽ እንደ ቁሳዊ እቃ ጥበብን የሚሰጡ ሰዎች አንደሆኑ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወላጅ ልጁን ለመቅጣት በትር ቢጠቀምና ቢገስጸው፣ ልጁ ጥበበኛ ይሆናል” ወይም “ወላጆች ልጃቸውን ቢቀጡና ጥፋት ሲሰራ ቢነግሩት ልጁ በጥበብ መኖርን ይማራል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በእስራኤል የነበሩ ወላጆች ልጆቻቸውን በመምታት ስነ ስርዓት ለማስያዝ የእንጨት በትር እንደ መሳርያ ይጠቀሙ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስነ ስርዓት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ለሌላ ሰው ተግሳጽ ሲሰጥ ወይም ያንን ሰው ሰገስጽ እርሱ የሚሰራውን ስራ እንደማይቀበለው ለዚያ ሰው እየነገረው ነው፡፡
ይህ “አመጸኝነት” የሚለው ረቂቅ ቃል እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተጨማሪ ሰዎች አመጽን ያደርጋሉ ከዚያም ኃጢአታቸው እየበዛ ይመጣል” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ውድቀት” የሚለው ረቂቅ ስም “ወደቀ” በሚለውና የመምራት ስልጣንን ለማጣት ተለዋጭ ዘይቤ በሆነው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ክፉ ሰዎች ይወድቃሉ” ወይም “እነዚህ ክፉ ሰዎች የመሪነት ስልጣናቸውን ያጣሉ” (ረቂቅ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ሕግን የሚጠብቁትን ሰዎች ይባርካል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ባሪያን ከእርሱ ጋር በመነጋገር ብቻ ልታስተካክለው አትችልም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው የአንባቢውን ትኩረት ለማግኘት ሲል ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በቃሎቹ የሚቸኩል ሰው ላይ ምን እንደሚመጣ ልብ ብለህ ልታስተውል ይገባሃል፡፡ (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ባርያውን ስራ እንዳይሰራ የሚያደርግና ባርያውን ከሌሎቹ ባርያዎቹ የበለጠ የሚንከባከበው”
“በባርያው የወጣትነት እድሜ መጨረሻ” ወይም “ባርያው ሲያድግ”
እነዚህ ቃላት ማንም ፈጽሞ አያውቅም የሚል ትርጉም ካለው የዕብራይስጥ ቃል የተተረጎሙ ናቸው፡፡ አንዳንድ ሰዎች ባርያው ደካማ ይሆናል የሚል መረዳት አላቸው፣ ሌሎች ደግሞ ባርያው ቤተሰቡን ይመራል የሚል መረዳት አላቸው፡፡
ሰዎች የበለጠ እንዲከራከሩ ማድረግ ሁከትን እንደ መቀስቀስ ወይም እንደ ማነሳሳት ተደርጎ ተነግሯል፡፡ “ሁከት” የሚለው ረቂቅ ቃል “ክርክር” በሚል ሊብራራ ይችላል፡፡ ይህንን በምሳሌ 15፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች የበለጠ እንዲከራከሩ ያደርጋል” ወይም “ሰዎች የበለጠ እንዲከራከሩና እንዲጣሉ ያደርጋል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ሲሆን “በቀላሉ የሚቆጣ ሰው” ማለት ነው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትሁት መንፈስ ላለው ሰው ሰዎች ክብር ይሰጡታል” ወይም “ትሁት መንፈስ ያለው ሰው ከሰዎች ክብር ይቀበላል” ወይም “ትሁት መንፈስ ላለው ሰው እግዚአብሔር ሰዎች እንዲያከብሩት ያደርጋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የራሱ ጠላት ይሆናል”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ከሌባ ጋር የሚካፈል ሰው” ስለሚያውቀው ነገር ማለትም ሌባው ስለሰረቀው ነገር እውነቱን እንዲናገር ሰዎች በመኃላ ስር ይይዙታል፣ እርሱም እውነቱን ቢናገር እንደሚቀጣ ያውቃል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በመኃላ ለመመስከር ፈቃደኛ አይሆንም” ወይም 2) ሰዎች ሌባው ማን እንደሆነ አያውቁም ነገር ግን ሌባው እንዲረገም ወደ እግዚአብሔር ይጮሃሉ፣ ከዚያም “ከሌባው ጋር የተካፈለው” ሰው ለመናዘዝ ይፈራል ስለዚህ ከእርግማኑ ይወጣል ምክንያቱም ሌባውን ስለሚፈራ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ከረገሙት በኋላ እንኳ መልስ አይሰጥም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሌሎች ሰዎች የሚያደርጉትን በማሰብ መፍራት በወጥመድ ውስጥ እንደመግባት ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌሎች ሰዎች የሚያደርጉትን በማሰብ የሚፈራ ሰው በወጥመድ ውስጥ እንደተየያዘ ሰው ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እንስሳትን በገመድ አፍኖ የሚይዝ
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር በእርሱ የሚታመነውን ይጠብቀዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ፊት” የሚለው ቃል ሕዝቡ እርሱ ሊያደርግላቸው የሚፈልጉት ነገር ምን እንደሆነ ሲነግሩት የሚሰማና ሰምቶም የሚፈጽም መሪን የሚወክል ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ሕዝብ መሪያቸው ለእነርሱ ትኩረት እንዲሰጣቸው ይፈልጋሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች አንድን ሰው በፍትህ ይዘው እንደሆነና እንዳልሆነ የሚመለከት እግዚአብሔር እንጂ የሰው መሪዎች አይደሉም፡፡ “ፍትህ” የሚለው ረቂቅ ስም “ፍትሀዊ” ተብሎ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሰዎች እውነተኛ ፍትሀዊ የሆነ እግዚአብሔር ነው” (የስም ቅፅሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ሊጠላ የሚገባው ሰው፡፡ ይህንን በምሳሌ 3፡32 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የያቄ ልጅ ነው፣ የልጅ ልጅ አይደለም፡፡
“መልእክት”
“ለኢቲኤል - ኢቲኤል የተባለውና ኡካል”
“በእውነት” ወይም “ምንም ጥርጥር የለውም”
“ማስተዋል” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንኛውንም ነገር ሰዎች ሊያስተውሉ በሚገባቸው መንገድ እኔ አላስተውልም” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እውቀት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ ቅዱሱ በእርግጥም ምንም ነገር አላውቅም” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እነዚህን ጥያቄዎች የጠየቀው አንባቢው እግዚአብሔር ከሰዎች ይልቅ ምን ያህል ትልቅ እንደሆነ እንዲያስብ ለማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንም ሰው ወደላይ ደርሶ የተመለሰ የለም፡፡ ማንም ሰው በእጁ የያዘ የለም፡፡ ማንም ሰው በካባው የሰበሰበ የለም፡፡ ማንም ሰው ምድርን ያጸና የለም፡፡” ወይም “ማን ነው … የተመለሰ? ማን ነው … በእጁ የያዘ? ማን ነው … በካባው የሰበሰበ? ማን ነው … የምድር ዳርቻ የጸና? እነዚህን ነገሮች የሰራ አንድም ሰው የለም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚኖርበት
ጸሐፊው ስለ ነፋስ ሲናገር ሰው በእጁ ሊይዘውና ሊጨብጠው የሚችለው ነገር እንደሆነ አድርጎ አቅርቦታል፡፡ ማራጭ ትርጉም፡- “ነፋስን በእጁ ውስጥ ይዟል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ነገሮችን ለምሳሌ ውኃ እና አሸዋ የመሳሰሉትን ሲሰፍር እጁ የተቀረጸበት ሁኔታ፡፡ “ጎድጓዳ መሰል እጁ”
የተበታተኑ ትንንሽ ነገሮችን መያዝ እንዲቻል ሰብስቦ ከምሮ አስቀመጣቸው
“የምድርን መጨረሻ የት እንደሆነ ወሰነ” ወይም “የምድርን መጨረሻ ዳርቻውን ምልክት አደረገበት”
አንባቢው መልስ እንዲሰጥ ለማስገደድ ጸሐፊው እነዚህን ጥያቄዎች ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱን የምታውቃቸው ከሆነ የእርሱንና የልጁን ስም ንገረኝ” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው እርሱ ራሱም ሆነ አንባቢው “ማን” ተብሎ በጥያቄዎቹ የተጠቀሰው ማድረግ የሚችለውን የሚያደርግ አንድም ሰው እንደማያውቁ ለማሳየት ምፀት ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህን ነገሮች ማድረግ የሚችል አንድም ሰው ታውቃለህ ብየ በእርግጥ አላስብም” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ቃላት አንድ ሰው ቆሻሻቸውን ከውስጣቸው ሊያጸዳቸው የሚያስፈልጋቸው ብረታ ብረት እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው የማይጠቅሙ ቆሻሻ ነገሮቹን ሊያሰወግድልት እንደሚገባ እንደ ውድና የከበረ ብረት ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጋሻ” የሚለው ቃል ሰውን ለሚከላከል ነገር ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ወደ እርሱ ለሚመጡና ሊጠብቃቸው ለሚለምኑት ይጠብቃቸዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እርሱ ከተናገረው በላይ መናር
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ አንተ … እንደሆንህ ይመዝንሃል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ሰዎች ለእኔ ከንቱነትንና ውሸትን እንዲነግሩኝ አትፍቀድላቸው” ወይም 2) “ከንቱነትንና ውሸትን እንድናገር አትፍቀድልኝ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ውሸት፣ የማይጠቅሙ ቃላት
ጸሐፊው “ድህነት” እና “ብልጽግና” አንድ ሰው ለሌላ ሰው ሊሰጣቸው የሚችለው ግዑዝ ነገሮች እንደሆኑ አድርጎ ተናግሯል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ እነዚህ ቃላት ረቂቅ ስም ናቸው፣ “ድሀ” እና “ባለጸጋ” ተብለው ሊብራሩ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም ድሃ ወይም በጣም ባለጸጋ እንድሆን አትፍቀድልኝ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ያልሆነ ሃሳባዊ ሁኔታ የሚገልጽ ሲሆን ጸሐፊው ባለጠጋ ከሆነ ግን እውን ሊሆን የሚችል ነው፡፡ (ግምታዊ ሁኔታ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ያልተፈጸመ ሃሳባዊ ሁኔታ ሲሆን ጸሐፊው ድሀ ከሆነ ግን እውን ሊሆን የሚችል ነው፡፡ (ግምታዊ ሁኔታ የሚለውን ይመልከቱ)
“የተለያዩ ነገሮች እንደሰረቅሁ የሚያውቁ ሰዎች እግዚአብሔር የለም ብለው እንዲያስቡ ላደርግ እችላለሁ” ወይም “በመስረቄ የእግዚአብሔርን መልካም ስም አሰድብ ይሆናል”
እርሱን ለመጉዳት በመፈለግ ስለ ሌላ ሰው በውሸት መናገር
“ባርያው ይረግመዋል”
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች በደለኛ ያደርጉሃል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሚረግም የሕዝብ ትውልድ … የማይባርክ … ትውልድ ናቸው”
የክፍል ወይም የቡድን ዓይነት
ዓይን መመልከትን ይወክላል፣ መመልከት ደግሞ ሃሳብና ግንዛቤን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ራሳቸውን ንጹህ እንደሆኑ ይቆጥራሉ” ወይም “ንጹህ እንደሆኑ ያምናሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ታጠቡ” እና “እድፍ” የሚሉት ቃላት የሚናገሩት እግዚአብሔር ኃጢአትን የሰሩ ሰዎችን ይቅርታ እንደሚያደርግላቸው ሲሆን እርሱ አካላዊ እድፈትን ከሰዎች እንደሚያጥብና እንደሚያነጻ ዓይነት አድርጎ አቅርቦታል፡፡ ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ኃጢአታቸውን ይቅር አላላቸውም” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሰዎችንና የእንስሳትን ትውከትና ሰገራ ሚጨምር ትህትና በተሞላበት ቃል ሊተረጎም ይገባል፡፡
ይህ የሚገልጸው ከሌሎች ሰዎች ይልቅ እነርሱ እንደሚሻሉ ስለሚያስቡ ሰዎች ነው፡፡ ዓይኖቻቸው ትዕቢተኞች እንደሆኑ ያሳያሉ፣ ሌሎችን የሚያዩበት መንገድ ደግሞ ከሌሎች ሰዎች ይልቅ እነርሱ የተሻሉ እንደሆኑ እንደሚያስቡ ያሳያል፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም የሚጎዳ ንግግር የሚናሩ የእነዚህ ትውልድ ሕዝብ ጥርሳቸውና መንጋጋቸው ሰይፍና ቢላዋ ሆኖ የተሰራ እና ድሀ እና ችግረኛን የሚበሉ የዱር እንስሳት እንደሆኑ ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጥርስ የሚበቅልበት የፊት አጥንቶች
ይህ ሁልጊዜ ስጠኝ ለሚል ለማይጠግብ ነገር ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስስት ሁለት ልጆች አሏት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በቆዳ ላይ በመጣበቅ ደም የሚመጥጥ የትል ዓይነት
ለዚህ ሌላ ተቀባይነት ያለው ትርጉም አንዲህ የሚል ነው፡- “ሁሉም ስጡን የሚል ስም ተሰጥቷቸዋል፡፡”
እዚህ ላይ “ሶስት” እና “አራት” የሚሉት ቁጥሮች በአንድ ላይ ጥቅም ላይ የዋሉት እንደ ግጥም ዘዴ ሳይሆን አይቀርም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፈጽሞ ጠገብሁ የማይሉ አራት ነገሮች አሉ፣ ፈጽሞ ‘በቃኝ’ የማይሉ” (ግጥም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜ የበለጠ ይፈልጋሉ” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ዝናብ ስላልነበረ ምግብ የማታመርት ምድር ለመጠጣት በቂ ውኃ እንደሌለው ሰው እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“መታዘዝ” የሚለው ቃል ለራሷ ለእናት ምትክ ስም ነው፡፡ በተጨማሪ “ታዘዝ” ተብሎ ሊብራራ የሚችል ረቂቅ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናቱ ምንም የማትጠቅም እንደሆነች የሚቆጥርና የማይታዘዛት” (ረቂቅ ስም እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው በሕዝብ መካከል ከሚኖሩበት ስፍራ ተለይተው በሚሞቱ ሰዎች ላይ ምን እንደሚሆን ሁለት መግለጫዎችን በመስጠት ሰውየው ይሞታል ይላል፡፡
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሸለቆ ቁራዎች ዓይኑን ይጎጠጉጡታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እጽዋትንና የሞቱ እንስሳትን የሚበላ ትልቅ፣ የሚያብረቀርቅ፣ ጥቁር ወፍ
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አሞራዎች ይበሉታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
የሞቱ እንስሳትን የሚበሉና ትንንሽ ላባ የሌለው ራስ ካላቸው ከብዙ ትልልቅ ወፎች መካከል አንዱ ነው
እዚህ ላይ “ሶስት” እና “አራት” የሚሉት ቁጥሮች በአንድ ላይ ጥቅም ላይ የዋሉት እንደ ግጥም ዘዴ ሳይሆን አይቀርም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእኔ ፈጽሞ የማለስተውላቸው በጣም አስደናቂ የሆኑ አንዳንድ ነገሮች አሉ - አራቱ የሚከተሉት ናቸው፡-“
“ልብ” የመሐል ክፍሉን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በባህር መሐል” ወይም “በክፍት ባህር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለማመንዘር ከዚያም ለመታጠብ ለስላሴና ተለዋጭ ዘይቤ ሊሆን ይችላል፡፡ (ለስላሴ ዘይቤ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሶስት” እና “አራት” የሚሉት ቁጥሮች በአንድ ላይ ጥቅም ላይ የዋሉት እንደ ግጥም ዘዴ ሳይሆን አይቀርም፡፡ “ምድር እንድትናወጥ የሚያደርጉ መቋቋም የማትችለው አንዳንድ ነገሮች አሉ፡፡ አራቱ የሚከተሉት ናቸው፡-“
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚበላው በጣም በቂ ምግብ ያለው ሞኝ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህች ሴት ከማግባቷ በፊት ሰዎች በትክክል ይጠሏት ነበር፤ አንድ ጊዜ ካገባች በኋላ ከማግባቷ በፊት ከነበራት የበለጠ ተቀባይነት ይኖራታል፡፡ ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥሩ ሰዎች የጠሏት ሴት ስታገባ” ወይም “የተጠላች ሴት ስታገባ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ቤቱን ስታስተዳድር
ትንሽ፣ ክብ ጆሮ፣ አጭር እግርና ጭራ ያላቸው እንስሳት
አራት እግር፣ ረጅም፣ ቀጭን ሰውነትና ጭራ ያለው በደረቱ የየሚሳብ ትንሽ እንስሳ
እዚህ ላይ “ሶስት” እና “አራት” የሚሉት ቁጥሮች በአንድ ላይ ጥቅም ላይ የዋሉት እንደ ግጥም ዘዴ ሳይሆን አይቀርም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በግርማ ሞገስ የሚራመዱ አንዳንድ ነገሮች አሉ፡፡ አራቱ የሚከተሉት ናቸው፡፡”
በግርማ ወይም በክብር፣ እንደ ንጉስ
በኩራት የሚራመድ ያደገ ትልቅ ወንድ ዶሮ
በኃይል እየተናጠ
ከእንስሳት ወተት በሰው ተንጦ የሚወጣው ወፍራም ነገር
ይህ የንጉስ ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ “ምን” የሚለው መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ምን ትሰራለህ?” ወይም “የምትሰራውን ልትሰራው አይገባም” ወይም 2) “ምን ልንገርህ?” ወይም “የምነግርህን ስማኝ” ወይም 3) “እንዳታደርግ የማስጠነቅቅህን ነገሮች አትስራ” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው አድማጩ በጥንቃቄ እንዲያስተውልና ለሚናገረው ሰው አክብሮት እንዲሰጥ ይፈልጋል፡፡
ማህጸን ለሰውየው ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው፡፡ ልጆች ከመወለዳቸው በፊት ለሚያድጉበት ለሰውነት ክፍል የበለጠ ትህትና ያለው ቃል መጠቀም ተመራጭ ነው፡፡
“ስእለት” የሚከተሉትን ሊሆን ይችላል፡- 1) የእናት የጋብቻ ቃል ኪዳን ወይም 2) ካገባች በኋላ እግዚአብሔር ልጅ እንዳተገኝ የፈቀደላት ከሆነ ልጇን ለእግዚአብሔር ለመስጠት ቃል የገባችው፡፡
ከትዳር ውጭም ሆነ ከቁባቶች ጋር “ከሴቶች ጋር ወሲብ ለመፈጸም ብዙ አትድከም፡፡
“ወይም ነገስታትን የሚያጠፉ ሰዎች እንዲመክሩህ ፍቀድላለቸው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ሕይወትህን የምትኖርበት መንገድ” ወይም 2) “የምትሰራው ስራ”
ምናልባት ብርታቱን ሊሰጣቸው የማይገቡ ስነ-ምግባር የሌላቸው “ሴቶች”
ይህ የወንድ ሰው ስም ነው፡፡ ይህንን በምሳሌ 31:1 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “እግዚአብሔር የደነገገው” ወይም 2) “ነገስታቱ ራሳቸው የደነገጉት” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለተጨቆኑ ሰዎች ሕጋዊ መብታቸውን ይነፍጋሉ”
መልካምን በክፉ ይለውጣሉ
“ሌሎች ሰዎች ትክክለኛ ባልሆነ መንገድ የጎዷቸው ሰዎች በሙሉ
x
መናገር ንጹሐን ሰዎችን ለመከላከል ለምንጠቀምባቸው ቃላት ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ራሳቸውን መከላከል ለማይችሉ አንተ ተከላከልላቸው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ስለ ጉዳያቸው የሚለው ጉዳይ ያለበትን ሰው የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ ሰዎች በፍትህ ምክንያት እየጠፉ ያሉትን በአግባቡ እንዲይዙአቸው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አስጨምሬ ሊሞላ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ ጉዳያቸው ተናገር” ወይም “ስለ እነርሱ ተናገር” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ በአንድ ላይ ጥቅም ላይ የዋሉት ደግሞ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድሃ የሆኑና የሚያስፈልጋቸውን ነገር ማግኘት የማይችሉ ሰወች” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው አዲስ ክፍል እየጀመረ እንደሆነ ለማሳየት ጥያቄ ይጠይቃል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ወንዶች ችሎታ ያላትን ሴት ማግኘት አይችሉም” ወይም “ብዙ ወንዶች ብዙ ስራን በጥራት የመስራት ችሎታ ያላትን ሚስት ማግኘት አይችሉም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሷ ከእንቁ ይልቅ ዋጋዋ የከበረ ነው”
ይህ ምፀት በአዎንታዊ መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ሁልጊዜ የሚያስፈልገው ነገር ሁሉ ይኖረዋል” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ከሱፍና ከተልባ እግር ከሰራችው ያገኘችው ገንዘብ (ምሳሌ 31:13) ከዛፍ የሚገኝ ፍሬ እንደሆነ ተደርጎ ተንሯል፡፡ እጆች ለዚያ ሰው ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያገኘችው ገንዘብ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ልብስ መልበስ ለስራ ለመዘጋጀት ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ራስዋን ለከባድ አካላዊ ስራ ታዘጋጃለች” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስራዋን በመስራት ክንዶቿን ታበረታለች”
በጥንቃቄ በማየት ትገነዘባለች
ይህ ምናልባት ግነት ሊሆን ይችላል፡- ሌሊቱን ሁሉ ቆይታ ትሰራለች፣ ነገር ግን ጸሐይ ጠልቃ እስከምትወጣ ድረስ አይደለም” አማራጭ ትርጉም፡- “ስራዋን ስትሰራ ሌሊቱን ሁሉ መብራቷን ታበራለች” (ግነትና ጅምላ ፍረጃ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሹል ጫፍ ያለው ክር ለመፍተል የሚጠቅም በጣም ቀጭን እንጨት
እጅ ሴትዮዋ በእጇ ተጠቅማ በመስጠት ለምታደርገው እርዳታ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድሀ ትረዳለች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላቶች በምሳሌ 31:19 ላይ “እጆቿን ለድሆች ትዘረጋለች” በሚለው እንደተተረጎመው በተመሳሳይ ቃላት ይተረጎማሉ፡፡
እዚህ ላይ “ቀይ ልብስ” የልብሱን ቀለም አያመለክትም፣ ነገር ግን የሚያሳየው ልብሱ በጣም ውድና የሚሞቅ መሆኑን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውድና የሚሞቅ ልብስ አላቸው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ቀይ ቀለም፣ ነገር ግን ብርቱካናማ የተቀላቀለበት፡፡
በተልባ እግር ክር የተሰራ ልብስ
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ “ማወቅ” የሚለው ግስ ለአክብሮት ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ባለቤቷን ያከብሩታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሕግ ለመስጠትና ክርክሮችን ለመፍታት
x
አፋችንን የመክፈት ተግባር ለመናገር ምትክ ስም ነው፡፡ ”ጥበብ” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ተውሳከ ግስ ወይም ቅጽልሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጥበብ ትናገራለች” ወይም “የጥበብ ቃላት ትናገራለች” (ምትክ ስም እና ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በምላሷ ላይ” የሚለው ሀረግ ንግግሯን የሚያመለክት ነው፣ ምክንያቱም ምላስ የአፍ አንዱ አካል ነው፡፡ “የደግነት ሕግ” የሚለው ሀረግ ሰዎችን ደግ እንዲሆኑ ማስተማርን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ደግ እንዲሆኑ ታስተምራለች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“መንገዶች” የሚለው ቃል ሰዎች የሚኖሩበትን መንገድ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቤተሰቦቿ በሙሉ እግዚአብሔርን ደስ በሚያሰኝ መንገድ እየኖሩ እንደሆነ ታረጋግጣለች” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የአንድ ነገር “እንጀራ መብላት” አንድ ነገር መስራት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰነፍ አይደለችም” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ምንም አለመስራት እና ሰነፍ መሆን
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ቃል በቃል “ተነስተው” ወይም 2) እንደ ምትክ ስም፣ “በቅልጥፍና፡፡” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
መልካም ነገሮች በሕይወቷ እንደተከናወኑ መናገር ምክንያቱም መልካም ነገሮችን ሰርታለች፡፡ ይህ በቀጥታ እንደ ተጠቀሰ ሆኖ ሊቀርብ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንኳን ደስ አለሽ ማለት” ወይም ‘“እናቴ እንኳን ደስ አለሽ!’ ብሎ መናገር” (ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ ጥቅሶች የሚለውን ይመልከቱ)
“ከሁሉም የተሸለ ስራ ሰርተሸል”
“ቁንጅና” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቆንጆ ሴት ሰዎችን ልታታልል ትችላለች” ወይም “መልካም ውበት ያላት ሴት በእርግጠኝነት ክፉ ልትሆን ትችላለች፡፡” ይህንን በምሳሌ 11:16 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ውበት” የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አሁን ውብ የሆነች ሴት ሁልጊዜ ውብ ልትሆን አትችልም” (ረቂቅ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ያመሰግኗታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ከሱፍ እና ከተልባ እግር (ምሳሌ 31:13) ስራ ያገኘችው ገንዘብ ፍሬ ከሚሰጥ ዛፍ እነንደሚገኝ ፍሬ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ እጆች ለሰውየው ተዛምዶአዊ ዘይቤ ነው፡፡ ይህንን በምሳሌ 31:16 እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያገኘችው ገንዘብ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ተዛምዶአዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ስለ ሰራችው ስራዎቿ ትመሰገናለች፣ በስራዎቿ አይደለም፡፡ “በአደባባይ” ያሉት ሰዎች ንግድና የሕግ ጉዳዮች በከተማይቱ መግቢያ አካባቢ የሚሰሩ የከተማይቱ ዋነኛ ሰዎች ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሰራችው ስራዎቿ ምክንያት የከተማይቱ ዋነኛ ሰዎች ያመስግኗት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው እንዴት በሕይወት ወስጥ ሁሉም ነገር እንደ ተን ወይም ንፋስ ሽዉታ ጠፊ እንደሆነና ዘላቂ እሴት ወይም ጥቅም እንደሌለው ነው፡፡ ተርጓሚ "እንደ ተን (ከንቱ) እንፋሎት አላፊ እንደ ንፋስ ሽዉታ ጠፊ ሁሉም አላፊና ዘላዊ እሴት ወይም ጥቅም የለውም"
ፀሐፊው ይህን የግነት ጥያቄ የተጠቀመው የሰው ድካሙ ከንቱና ዘላቂ ትርፍ እንደሌለው አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ጥያቄው በአረፍተ-ነገር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ከፀሐይ በታች የሰው ልጅ ትርፍ የለውምን "(የግባት ጥያቄ ተመልከት)
ፀሐፊው በተጋነነ መልኩ የጠየቀበት ምክንያት የሠው ሥራ እርባና ቢስና ዘለቄታዊ ፍፃሜ እንደሌለው አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ አንድ በአረፍተ ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ከፀሐይ በታች የሰው ልጅ ትርፍ የለውም" ( የተጋነነ ጥያቄ ተመልከት )
ይህ በምድር ላይ የተደረጉትን ነገሮች ሁሉ የሚገልፅ ሐሳብ ነው፡፡
ፀሐፊው በተረዳው መልኩ ተፈጥሮአዊ የሕይወት ሥረዓትን እያቀረበ ( እየገለፀ ) ነው፡፡
ይህ ፀሐይን በሠው አስመስሎ ከገባችበት ወደምትጠልቅበት በፍጥነት ወጥታ እንድትሄድ እንዴት በቀኑ መጨረሻ እንደምትጠልቅና በፍጥነት ዳግም መልሳ እንደምትወጣ የሚናገር ሃሳብ ነው፡፡( በሰው ማስመሰል ተመልከት )
ፀሐፊው ስለተፈጥሮ ስርዓት ግንዛቤውን ( ማስተዋልን ) ቀጥሏል፡፡ ነገር ሁሉ ያደክማል
የሰው ልጅ እነዚህን ነገሮች ለመግለፅ ስለማይችል መሞከሩ ዋጋ የለውም፡፡"
እዚህ ጋር ዓይን የሚወክለው ሙሉ ሰውን ነው፡፡ ተርጓሚ የሰው ልጅ በዓይን በሚያየው ነገር አይረካም
እዚህ ጋር "ጆሮ" የሚወክለው ሙሉ ሰው ነው፡፡ ተርጓሚ የሰው ልጅ በጆሮ በሚሰማውም አይደሰትም
በጆሮ በሚሰማው ነገር ሁሉ እርሱ የሚሆን ነው ሰውና ድርጊቶቹን ተመልከት ምንም አዲስ ነገር የለውም ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ " ከዚህ በፊት የሆነው ነገር ሁሉ ተመልሶ ወደፊት ይሆናል "
ይህ ምድር ላይ የተደረጉትን ነገሮች ሁሉ ይገልፃል፡፡ የመክብብ 1፡3 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ "በምድር ላይ"
ይህ የግነት ጥያቄ የተጠየቀው የሰው ልጅ አዲስ ነገር አለ ማለት እንደማይችል አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ በአረፍተ ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ይህ ነገር አዲስ ነው የሚባል ነገር የለም " ( የግነት ጥያቄ ተመልከት )
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "የሆነ ሰው ሊናገር ያለው ነገር "
ጥገኛ ሊቀርብ ይችላል ተርጓሚ "ሰዎችም አያስተውሉአቸውም "
እዚህ ጋር ፀሐፊው "ልብ"ን የተጠቀመው ለስሜቱ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ተርጓሚ "ቆራጥ ሆንኩ" ወይም እራሴን አፀናሁ፡፡"
እነዚህ ሁለቱ ቃላት ተመሳሳይ ሲሆኑ ተግቶ እንዳጣ አፅንኦት ለመስጠት ነው ፡፡
ይህ ምድር ላይ የተደረጉትን ነገሮች ሁሉ ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "ምድር ላይ"
"የሰው ዘር" ( የሰው ልጅ )
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል ፡፡ ተርጓሚ "ሰዎች የሚያደርጉት ሁሉ "
ይህ ምድር ላይ የተደረጉትን ነገሮች ሁሉ ይገልፃል፡፡ የመክብብ 1፡3 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ "በምድር ላይ" (ፈሊጣዊ ተመልከት)
ፀሐፊው ይህን ቃል የተጠቀመው ቀጥሎ ለሚናገረው ንግግር ትኩረት ለመሳብ ነው፡፡ ተርጓሚ "በእርግጥ " "በእውነት " (ፈሊጣዊ ተመልከት )
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ዘይቤኣዊ ሲሆኑ ነገሮች ሁሉ ከንቱና የማይረቡ መሆናቸውን አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
"እንደተን ብቻ " ተርጓሚው ስለማይጠቅሙና ትርጉም ስለሌላቸው ነገሮች ንፋስን ለመቆጣጠር ሊሞክሩ እንደፈለጉ ይናገራል፡፡ ተርጓሚ "ጥቅም የሌላቸው ነገሮች ንፋስን ለመቆጣጠር ሲሞክሩ" (ዘይቤአዊ ተመልከት )
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "የተጣመመን ነገር ሰዎች ሊያቀኑ አይችሉም የሌለን ነገር መቁጠር አይችሉም፡፡"
እዚህ ጋር ተርጓሚው እራሱን በልቡ ይገልፃል፡፡ ይህም ለስሜቱ አፅንኦት ለመስጠት ነው ተርጓሚ "እኔ ለራሴ ተናገርኩ"
እዚህ ጋር እራሱን በ"ልብ" ይገልፃል፡፡ ሲገልፅ ለተማረው ነገር አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ተርጓሚ "አገኘሁ ወይም ተማርኩ"
እዚህ ጋር ፀሐፊው ለስሜቱ አፅንኦት ለመስጠት እራሱን በልቡ ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "ቆረጥኩ" ወይም "እራሴን ሰጠው"
"እብደትና " ሞኝነት " ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው ሁለቱም ቃላት ስለሞኝነት አስተሳሰብና ባህሪይ ይናገራል ፡፡
ፀሐፊው፡ጥበብን፡ መማርና እብደትና ሞኝነት፡ ልክ ነፋስን ለመቆጣጣር የመሞከር ያክል፡ እርባና ቢስ ነው፡፡ ተርጓሚ ይህን በመክብብ፡ 1፡14 ላይ ተተርጉሟል፡፡ ተርጓሚ "ልክ ነፋስን የመቆጣጣር ያክል እርባና ቢስ ነው፡፡"(ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
እዚህ ጋር ፀሐፊው ለስሜቱ አፅንኦት ለመስጠት እራሱን በልቡ ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ"ለራሴ አልኩ "
እዚህ ጋር እራሱን በሦስተኛ ወገን ይናገራል ፡፡ መልካም ደስታ የሚለው ቃልም እንደ ቅፅል ሊገለፅ ይችለል ፡፡ ተርጓሚ" እራሴን ደስታ በሚሰጡኝ ነገሮች እፈትናለሁ "(ረቀቅ ስሞች ተመልከት) መልካም የሚለው ቃል በግስ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "በሚያስደስቱም ነገሮች ሐሴት አደርጋለሁ፡፡"(ረቂቂ ስም ተመልከት)
ይህ ደስታ ልክ እንደ ተን ጊዜአዊ አንደሆነና ለተወሰነ ጊዜ ብቻ እንደሆነ ይናገራል፡፡ ተርጓሚ ይህም ልክ እንደ ተን ጊዜአዊና ለአጭር ጊዜ ብቻ ነው፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
በትምህረተ ጥቅስ ውስጥ ያለው ሐሳብ ቀጥተኛ ባልሆነ መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ "በነገሮች ላይ መሣቅ እብደት ነው አልሁ"(ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅስ ተመልከት)
ፀሐፊው መልካም (እርካታ) እርባና ቢስ እንዲሆንና አፅንኦት ለመስጠት የግነት ጥያቄን ይጠቀማል ፡፡ የግነት ጥያቄን ተመልከት)
ይህ ሐሳብ (ንግግር ) የሚናገረው ላይታዪ ነገር በጣም ማሰብን ያሳያል፡፡ ስሜቱና ሐሳቡ ልቡ የሆኑ ያክልም ፀሐፊው ይናገራል፡፡
"ሰውነቴን" የሚለው ቃል በቀላል ሐረግ ሊገለፅ ይችለል፡፡ ተርጓሚ "እራሴን ደስ ለማሰኘት ወይን ጠጅ መውሰድ (መጠቀም) (ረቂቂ ስም ተመልከት)
ፀሐፊው የተማረን ጥበብ በሰው አስመስሎ ልክ የሆነ ሰው እንደመራው እንዴት ሊመራው እንደነበረ ይናገራል፡፡ ተርጓሚ "ጥበበኞች ስላስተማሩኝ ነገሮች አሰብኩ" (ሕይወት ክል ነገሮቸን በሰው ማስመሰል ተመልከት )
ይህ በምድር ላይ ስለሆኑት ነገሮች ሁሉ ይገልፃል ፡፡ ተርጓሚ "በምድር ላይ"
"በሕይወት እያሉ"
ምናልባት ፀሐፊው ሌሎች ሥራውን አንዲሠሩ ተናግሮአል፡፡ ተርጓሚ ቤትን የሠሩልኝና ወይንም የተከሉ ሰዎች ነበሩኝ ፡፡ አስተከልኩአቸው አስደረኩአቸው ፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ተመሣሣይ ትርጉም ሲኖራቸው የሚገልፁትም የሚያምር የፍራፍሬ እርሻ ተክል (ዛፍን)ነው፡፡
"ለዛፎች ውሃ አቀርብ ዘንድ"
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል ፡፡ ተርጓሚ "ዛፎች ያሉበት (የሚያድጉበት) ዱር"
"በቤት ውስጥ የተወለዱ ባሪያዎች ነበሩኝ " ወይም "ባሪያዎች ልጃች ወልደው እነርሱም ባሪያዎች ነበሩ"
ግልፅ የሆነ ግሥ ሊቀርብ ይችላል ፡፡ ተርጓሚ "ማንም ከነበረው በላይ "ወይም ማንም የትኛውም ንጉሥ ከነበረው በላይ"
ይህ የሚገልፀው የጎረቤት ሀገሮች ለእሥራኤል ንጉሥ ተገደው ይከፍሉት የነበረውን ወርቅና ሀብት ነው፡፡ ተርጓሚ ከነገሥታትና ከአውራጃ ገዥዎች መዝገብ አገኘው፡፡
እዚህ ጋር "አውራጃዎች"የክፍለ-ሀገር ገዥዎችን ይወክላሉ ፡፡ተርጓሚ "የክፍለ-ሀገር ገዥዎች"
ይህ ማለት አንድ ሰው ልክ ከሴቶች ጋር ሲተኛ የሚያገኘውን እርካታ ያክል ከብዙ ሴቶች ጋር በመተኛት ደስ ይሰኝ ነበር፡፡ ተርጓሚ "ሰው ከሴት ጋር በመተኛት እንደሚደሰተው እንዲህ ከብዙ ሴቶች ጋር በመተኛት እጅግ እደሰት ነበር ፡፡
ይህ የቀደሙትን የኢየሩሳሌም ገዥዎች ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "ከእኔ በፊት በኢየሩሳሌም ውስጥ ገዥ ከነበሩት ይልቅ"
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ "በጥበብ መመለስ ቀጠልኩ " (ፈሊጣዊ ተመልከት)
እዚህ ጋር ፀሐፊው ለተመለከተው ነገር አፅንኦት ለመስጠት እራሱን በዓይኖቹ ይገልፃል፡፡ተርጓሚ ያየሁትንና የተመኘሁትን ሁሉ …. ከራሴ "
"ሁሉንም አገኘሁ"
እዚህ ጋር ፀሐፊው ለምኞቱ አፅንኦት ለመስጠት እራሱን በልቡ ይገልፃል ይህ በመልካም መልኩ ሊቀመጥ /ሊፃፍ የሚችል ሲሆን ደስታ የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊገልፅ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "እራሴን ከየትኛውም ደስታ አልከለከልኩም" ወይም "በሚያስደስተኝ ነገር ሁሉ ለመደሰት ለራሴ ፈቀድኩ"
እዚህ ጋር ፀሐፊው ለምኞቱ አፅንኦት ለመስጠት እራሱን በልቡ ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "ደስ ተሰኘሁ"
እዚህ ጋር ፀሐፊው እራሱን በእጁ ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "ያከናወንኳቸውን ሁሉ"
እነዚህ ሁለት ቃላት ዘይቤአዊ ሲሆን እርባና ቢስ ስለሆኑት ነገሮች የሚገልፅ ሀሳብ ነው፡፡
ፀሐፊው እርባና ቢስና ትርጉም ስለሌላቸው ነገሮች ተን የሆኑ ያክል ይናገራል፡፡ መክብብ 1፡14 እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡ ተርጓሚ "ልክ እንደ ተን እርባና ቢስ " ወይም "ትርጉም የለሽ (ዘይቤአዊ ተመልከት)
ፀሐፊው የሚለው ሰዎች የሚያደርጉት ሁሉ ንፋስን ለመቆጣጠር እንደ መሞከር እርባና ቢስ ነው ፡፡ የመክብብ 1፡14 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ "ንፋስን እንደመቆጣጠር ያክል እርባና ቢስ ነው፡፡" (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
"ነገር ግን ከፀሐይ በታች ትርፍ አልነበረም"
ይህ የሚገልፀው በምድር ላይ የተደረጉትን ሁሉ ነው፡፡ የመክብብ 1፡3 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ "በምድር ላይ "(ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ሁለቱ ቃላት ተመሣሣይ ትርጉም ሲኖራቸው የሞኝነት አስተሳሰብንና ባህሪይን በቅደም ተከተሉ ይገልፃል፡፡ የመክብብ 1፡17 ትርጉምን ተመልከት፡፡
ፀሐፊው የግነት ጥያቄን ንጉሡ በፊት ከሠራው የተሻለ ነገር የሚቀጥለው ንጉሥ ምንም ሊያደርግ እንደማይችል አፅንኦት ለመስጠት ነው ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ከንጉሡ ቀጥሎ የሚመጣው ንጉሥ የቀደመው ንጉሥ ያልሠራውን ሊሠራ እንደማይችል" (የግነት ጥያቄ ተመልከት)
አሁን ያለውን ንጉሥ የሚተካ ንጉሥ ወይም "ከእኔ ቀጥሎ የሚመጣው ንጉሥ"
ይህ ንግግር ብርሃን ከጨለማ እንደሚሻል በማነፃፀር ጥበብ ከሥንፍና እንደሚሻል ያሳያል፡፡ (ንግግር ተመልከት)
ይህ ጠቢብ ሰው ለመንገዱ ወዴት እንደሚሄድ አትኩሮት በመስጠት በጥበብ እንዴት እንደሚሄድ የሚናገር ነው፡፡ ተርጓሚ ጠቢብ ሰው ወዴት እንደሚሄድ አይኖቹን እንደሚጠቀም አይነት ሰው ነው፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው ተርጓሚ ለማየትና ለመመልከት ትኩረት ይሰጣል
ይህ ሰነፉ የሚወስነውን ያልተገባ ውሳኔ በጨለማ ውስጥ ከሚሄድ ሰው ጋር ያነፃፅራል (ያወዳድራል) ተርጓሚ "ሰነፉ በጨለማ ወስጥ እንደሚሄድ አይነት ሰው ነው"(ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ሞት
እዚህ ጋር ፀሐፊው ለስሜቱ አፅንኦት ለመስጠት እራሱን "በልቡ" ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "ለራሴ ተናገርኩ (አልኩ)
ይህ ፀሐፊው የግነት ጥያቄን የሚጠቀመው ጠቢብ መሆን ትርፍ እንደሌለው አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "በጣም ጠቢብ ቢሆን ምንም ለወጥ አያመጣም" (የግነት ጥያቄን ተመልከት)
እዚህ ጋር ፀሐፊው ለስሜቱ አፅንኦት ለመስጠት እራሱን "በልቡ" ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "ደመደምኩ"
ይህ ደግሞ "ተን" ነው ፀሐፊው ተን (ከንቱ) እንደሆኑ ያክል ስለማይረቡና ትርጉም ስለሌላቸው ነገሮች ያወራል፡፡ የመክብብ 1፡14 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ "እንደ ከንቱ እርባና ቢስ ወይም ትርጉም የለሽ" (ዘይቤአዊ ተመልከት)
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ሰነፍን ለዘላለም እንደማያሰተውሉ ሁሉ ጠቢብንም እንደዚሁ ለዘላለም አያስታውሱም"
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ሁሉም ነገር በሰዎች ዘንድ የተረሳ ይሆናል፡፡"
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል ፡፡ ተርጓሚ "ሠዎች የሚሰሩት ሥራ ሁሉ"
"አስቸግሮኛልና "
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ዘይቤአዊ ሲሆኑ እርባና እና ከንቱ ስለሆኑ ነገሮች አፅንኦት የሚሰጥ ሀሳብ ነው፡፡
"ተን "ፀሐፊው እርባና ቢስን ትርጉም የሌላቸው ነገሮች ተን (ከንቱ) እንደሆኑ ይናገራል፡፡ የመክብብ 1፡14፡ ትርጉምን የለሽ"(ዘይቤአዊ ተመልከት)
ፀሐፊው የሚናገረው ሰዎቸ የሚያደርጉት ሁሉ ነፋስን ለመቆጣጠር እንደመሞከር እርባና ቢስ ነው ፡፡ የመክብብ ፡1፡14፡ ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ "ነፋስን እንደመቆጣጠር ያክል እርባና ቢስ ነው" (ዘይቤአዊ ተመልከት)
ይህ በምድር ላይ የተደረጉ ነገሮችን ሁሉ ይገልፃል፡፡ የመክብብ ፡1፡3፡ ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ "በምድር ላይ" (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
"ከእኔ በኋላ ለሚወርሰው ሰው"
ፀሐፊ ይህን የግነት ጥያቄ ሀብቱን ስለሚወርሰው ሰው ባህርይ ማንም እንደማያወቅ አፅንኦት ለመስጠት ነው ፡፡ ተርጓሚ "ጠቢብ ወይም ሰነፍ ስለመሆኑ ማንም ስለማያውቅ" (የግነት ጥያቄን ተመልከት)
የፀሐፊውን ወራሽ ማንነት ይገልፃል፡፡
ይህ በምድር ላይ የተደረጉ ነገሮችን ሁሉ ይገልፃል የመክብብ ፡1፡3፡ትርጉምን ተመልከት ፡፡ ተርጓሚ "በምድር ላይ "(ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
እዚህ ጋር የፀሐፊው "ድካም "እና ጥበብ እራሱንና በጥበብ የሠራቸውን ነገሮች ይወክላሉ፡፡ ምናልባት በትክክል ለሠራቸው ሕንፃዎች ገነ ይኖረው ይሆናል ተርጓሚ "ለመገንባት፤በጥበብና በጣም እንደደከምኩበት"
ፀሐፊው እርባና ቢስና ትርጉም የሌላቸው ነገሮች ተን (ከንቱ) እንደሆኑ ይናገራል፡፡ የመክብብ ፡1፡14፡ ትርጉም የለሽ (ዘይቤአዊ ተመልከት)
እዚህ ጋር ፀሐፊው ለሥሜቱ አፅንኦት ለመስጠት እራሱን በልቡ ይወክለል፡፡ ተርጓሚ "መድከም ጀመርኩ " ወይም "ተስፋ መቁረጥ ጀመረኩ"
"የተማረውን በመጠቀም በጥበብና በብለሃት የሚሠራ"
"ለሌላ ለልሠራበት "
ፀሐፊው እርባና ቢስና ትርጉም የሌላቸው ነገሮች ከንቱ (ተን) እንደሆኑ ይናገራል የመክብብ ፡1፡14፡ ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ እንደ ከንቱ (ተን) እርባና ቢስ ወይም ትርጉም የለሽ (ዘይቤአዊ ተመልከት)
"ትልቅም ጥፋት"
ፀሐፊው የግነት ጥያቄን ጠንክሮ የሚሠራ ሠው ምንም እንደማያገኝ አፅንኦት ለመስጠት ነው ፡፡ በመክብብ ፡1፡3፡ ላይ ያለውን ትርጉም ተመልከት ተርጓሚ "ከፀሐይ በታች ጠንክሮ የሚሠራና በልቡ ሥራውን ለመፈፀም እንደሚሞክር ሠው ምንም አያገኝም" (የግነት ጥያቄን ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሠረቱ ተመሣሣይ ትርጉም ሲኖራቸው ሰወየው እንዴት በርትቶ እንደሚሰራ አፅንኦት ይሠጣሉ፡፡
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ "ተጨንቆ መሞከር"
ይህ በምድር ላይ የተደረጉትን ነገሮች ይገልፃል፡፡ የመክብብ ፡1፡3 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ "በምድር ላይ"
ሁለቱ ዋይታ ተመሣሣይ ትርጉም ያላቸውና የሠውየው ሥራ ምን ያህል አድካሚ እንደሆነ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
እዚህ ጋር የሰው አዕምሮ በልቡ ሲገለፅ ጥልቅ ሀሳቡን አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ተርጓሚ "አዕምሮው አያርፍም " ወይም "መጨነቁን ይቀጥላል" (ፈሊጣዊና ዘይቤአዊ ተመልከት)
እዚህ ጋር እግዚአብሔር እንዴት ለህዝቡ እንደሚያዘጋጅ አፅንኦት ለመስጠት በእጅ ይገለፃል፡፡ ተርጓሚ ከእግዚአብሔር
ፀሐፊው ይህን የግነት ጥያቄ ከእግዚአብሔር አቅርቦት በስተቀር ተድላ ሊኖር እንደማይችል አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ ከእግዚአብሔር ካልሆነ በስተቀር ማንም ሊበላ ወይም የትኛውንም አይነት ተድላ ማግኘት አይችልም፡፡
ይህ ኃጢያተኛው የሚያከማቸውን ሰጪው ማን እንደሆነ በግልፅ ሳይናገር መተርጎም ይቻላል፡፡ ተርጓሚ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘው ሰው ይሰጠው ዘንድ (ይኖረው ዘንድ)
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር ሀሳቡ ነገሮች እርባና ቢስና ከንቱ እንደሆኑ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
"ተን" ፀሐፊው የሚናገረው እርባና ቢስና ትርጉም የሌላቸው ነገሮች ከንቱ እንደሆኑ አድርጎ ነው፡፡ የመክብብ ፡1፡14፡ ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ "እንደ ከንቱ እርባና ቢስ" ወይም "ትርጉም የለሽ" (ዘይቤአዊ ንግገር ተመልከት ) ነፋስን እንደመከተል ፀሐፊው ሰዎች ነፋስን ለመቆጣጣር እንደሚሞክሩ እንዲሁ የሚሰሩት ነገር ሁሉ እርባና ቢስ መሆኑን ይነገራል ፡፡ የመክብብ ፡1፡14፡ ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ "ነፋስን እንደመቆጣጣር ያክል እርባና ቢስ ናቸው፡፡" (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ፀሐፊው ከአንድ ጥግ እስከ ሌላኛው ያሉትን የተለያዩ የሕይወት ጉዳዮችን ለመግለፅ የተወሰነ የአፃፃፍ ለውጥ ይጠቀማል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ ትርጉም ሲኖራቸው የተጣመሩትም አፅንኦት ለመስጠት ነው ፡፡ (ተመሳሳይነት ተመልከት)
ይህ በምድር ላይ የተደረጉትን ይገልፃል፡፡ የመክብብ ፡1፡3 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ "በምድር ላይ" (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ትርጉም ሊሆን የሚችለው 1. "የመከር ጊዜ" ወይም 2. "የመንቀል ጊዜ"
ፀሐፊው ከአንድ ጥግ እስከ ሌላኛው ያሉትን የተለያዩ የሕይወት ጉዳዮችን ለመግለፅ የተወሰነ የአፃፃፍ ለውጥ መጠቀሙን ቀጥሏል፡፡
አንድን ሰው ለፍቅር ወይም ወዳጅነትን ማሳያ በክንዳችህ ውስጥ መያዝ
አሁንም ፀሐፊ ከአንድ ጥግ እስከ ሌላኛው ጥግ ያሉትን የተለያዩ የሕይወት ጉዳዮች ለመግለፅ የተወሳነ የአፃፃፍ ለውጥ መጠቀሙን ቀጥሏል፡፡
ፀሐፊው ከአንድ ጥግ እስከ ሌለኛው ያሉትን የተለያዩ የሕይወት ጉዳዮች ለመግለፅና ለመደምደም የተወሰነ የአፃፃፍ ለውጥ መጠቀሙን ቀጥሏል ፡፡
ይህ ሐሳብ ቀስቃሽ ጥያቄ ሲሆን አንባቢው በቀጣዩ የውይይት ርዕስ ላይ ትኩረት እንዲሠጥ ነው፡፡ ፀሐፊው ይህን የግነት ጥያቄ የተጠቀመው የሰው ድካሙ ከንቱና ዘለቂ ትርፍ እንደሌለው አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ጥያቄው በአረፍተ ነገር መልኩ ሲቀመጥ ተርጓሚ "ሠራተኛ ለደከመበት ትርፍ የለውም (የግነት ጥያቄ ተመልከት)
እግዚአብሔር ሁሉም ነገር በጊዜው እንዲከወን የተወሰነ ጊዜ ስጥቷል፡፡ ወይም እግዚአብሔር እያንዳንዱ ነገር እንደሆነ ትክክለኛ ጊዜ አስቀምጧል፡፡
እዚህ ጋር በልቡ የሚለው ቃል የሰው ልጅን ይወክላል፡፡ እዚህ ጋር "ልብ" የሰው ልጅን ሀሳብና ምኞት ይወክላል፡፡ ተርጓሚ "በሰው ልጆች ልብ ውስጥ ዘላለማዊነትን አስቀመጠ"
ይህ ጅማሬንና ፍፃሜን እንዲሁም በመካከል ያሉትን ሁሉ ይወክላል፡፡
"እንዴት ሐሴት ማድረግ እንዳለበት ማወቅ አለበት" ወይም "ሐሴት ማድረግ አለበት"
ይህ ገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ማንም ማንንም ሊጨምር ወይም ሊያጎድል አይችልም "
እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይነት ሲኖራቸው ተመሳሳይ የኃጢአት (ክፋት) ባህሪይ እንዳለ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
"ፅድቅ መኖር ባለበት ቦታ"
ይህ በምድር ላይ የሚደረጉትን ለመግለፅ ነው፡፡ የመክብብ 1፡3 ትርጉም ተመልከት፡፡ ተርጓሚ "በምድር ላይ" (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
እዚህ ጋር ፀሐፊው ለሥሜቱ አፅንኦት ለመስጠት እራሱን "በልቡ" ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "ለራሴ አልኩ (ተናገርኩ)"
ይህ ስለ ፃድቅና ኃጢአተኛ ሰዎች ነው፡፡ ተርጓሚ "ፃድቅ የሆኑና ኃጢአተኛ የሆኑ" ወይም ፃድቃንና ኃጢአተኞች"
ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳይነት ሲኖራቸው የሰው ልጅ ድርጊትን ሁሉ ይገልፃል፡፡
እዚህ ጋር ፀሐፊው ለሥሜቱ አፅንኦት ለመስጠት እራሱን በ"ልቡ" ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "ለራሴ ተናገርኩ"
እዚህ ጋር ፀሐፊው ሰዎች እንደ እንስሳ ናቸው እያለ ነው፡፡ በቀጣዩ ቁጥር ፀሐፊው በእርግጥ ሰዎች እንዴት እንደ እንስሳ እንደሆኑ በግልፅ ያስረዳል፡፡ (ተመሳሳይ ተመልከት
"ለሁለቱም አንድ አይነት ነው" ወይም "አንድ አይነት ነው"
"ሁሉም ተመሳሳይ ይተነፍሳሉ"
የሰው ልጅ ከእንስሳ ምንም አይሻልም"
እዚህ ጋር ፀሐፊው ሁሉም ነገር እንደ እስትንፋስ ጊዜአዊ እንደሆነ ይናገራል፡፡ ፀሐፊው የግነት ጥያቄን ሁሉም ነገር ጊዜአዊ እንደሆነ አፅንኦት ለመስጠት ይጠቀማል፡፡ ጥያቄው በዐፍተ-ነገር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ሁሉም ነገር እስትንፋስ ነው" ወይም ሁሉም ነገር እንደ ተን ጊዜአዊ ነው" (ዘይቤአዊና ግነት ተመልከት)
ይህ ማለት ሁሉም ሰውና ሁሉም እንስሳት ይሞታል ይበሰብሳልም አፈርም ይሆናል፡፡ ተርጓሚ "ሁሉም ነገር ይሞታል ወደ አንድ ቦታም ይሄዳል" አፈር
ፀሐፊው የግነት ጥያቄን ሰዎችም እንስሳትም ከሞቱ በኋላ በእርግጥ ምን እንደሚሆን የሚያውቅ ማንም እንደሌለ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ጥያቄው በዐረፍተ-ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ነፍስ ወደ ምድር….. ማንም የሚያውቅ የለም" (የግነት ጥያቄ ተመልከት)
የመክብብ 3፡12 ትርጉም ተመልከት
ፀሐፊው ይህን የግነት ጥያቄ የሚሆነው ነገር ከሞት በኋላ የሚያይ ማንም የለም ለሚለው አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ-ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ከእኛ መካከል ከሞት በኋላ ምን እንደሚያጋጥመን ማንም የሚያውቅ የለም" (የግነት ጥያቄ ተመልከት)
ይህ በምድር ላይ ስለተደረጉት ነው፡፡ የመክብብ 1፡3 ትርጉም ተመልከት ተርጓሚ "ከፀሐይ በታች"
“ተመለከትኩ አየሁም”
እዚህ ጋር እንባ ማልቀስን ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “የተገፉ ሰዎች ያለቅሱ ነበር”
ይህ ማለት ገፊዎቻቸው ኃያል ነበሩ ማለት ነው፡፡ እዚህ ጋር “እጅ” የያዘውን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ “ገፊዎቻቸው ኃያል ( ኃይለኛ) ነበሩ”
በሕይወት የሚለው ቃል በሕይወት ያሉትን ይወክላል፡፡ እስከ ዛሬ የሚለው ሐረግ ደግሞ አሁንም በሕይወት ያሉትን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ “እስከ ዛሬ በሕይወት ያሉትን ሰዎች”
ይህ ሐረግ የሞቱትንና በሕይወት ያሉትን ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “ሁለቱም እነዚህ የሞቱትም እነዚህ በሕይወት ያሉት”
ይህ በምድር የተደረጉትን ይገልጻል (ይወክላል) የመክብብ 1፡3 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “በምድር ላይ” (ፈሊጣዊ ተመልከት)
ቅንአት የሚለው ቃል እንደ ቅፅል ተገልጾ ይሆናል፡፡ ተርጓሚ “ባልንጀራውን ቀናተኛ አደረገ” (ረቂቅ ስም ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ሲሆኑ እርባና ቢስ ስለሆኑ ነገሮች አጽንኦት የሚሰጥ ሀሳብ ነው፡፡ (ተመሳሳይ ተመልት)
“ተን” ፀሃፊው እርባና ቢስና ትርጉም የሌላቸው ነገሮች ተን (ከንቱ) እንደሆኑ ይናገራል የመክብብ 1፡14 ትርጉምን ተመልከት ፡፡ ተርጓሚ እንደ ከንቱ እርባና ቢስ ወይም ትርጉም የለሽ (ዘይቤአው ተመልከት)
ፀሃፊው ሰዎች የሚያደርጉት ሁሉ ነፋስን ለመቆጣጠር እንደ መሞከር እርናባ ቢስ መሆኑን ይናገራል የመክብብ 1፡14 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ “ነፋስን ለመቆጣጠር እንደመሞከር እርባና ቢስ ነው” (ዘይቤአዊ ተመልከት)
“እጅን ማኮራተም” የስንፍና ምልክትና በሌላ አባባል ይህ ሰው ስራ ለመስራት ፈቃደኛ አይደለም ማለት ነው፡፡ ተርጓሚ “ሰነፍ ለመስራት ፈቃደኛ አይደለም” (ተምሳሌታዊ ድርጊትና ተመሳሳይ ተመልከት)
ይህ ሰውን የራሱን ስጋ እንደሚበላ ያክል እራሱን ያጠፋል ማለት ነው፡፡ ተርጓሚ “በውጤቱም ለራሱ ጥፋት ምክኒያት ይሆናል፡፡” ወይም “በውጤቱም እራሱን ያጠፋል” (ዘይቤአዊ ተመልከት)
“ትንሽ መጠን”
“በጣም ብዙ” የተገኘ ትርፍን ያስረዳል፡፡ ተርጓሚ “ሁለት እጅ ትርፍ” ወይም “በጣም ብዙ ትርፍ”
ፀሓፊው የሚናገረው ሰዎች የሚያደርጉት ሁሉ ነፋስን ለመቆጣጠር እንደ መሞከር እርባና ቢስ ነው፡፡ የመክብብ 1፡14 ትርጉምን ተመልከት ፡፡ ተርጓሚ “እሱም ነፋስን ለመቆጣጠር እንደመሞከር እርባና ቢስ ነው፡፡” (ዘይቤአዊ ተመልከት)
“ያለ ትርፍ እርባና ቢስ መሆን”
“አሁንም ደግሞ የሚጠፋ ተን” ፀሓፊው እርባና ቢስና ትርጉም የሌላቸው ነገሮች ከንቱ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ የመክብብ 1፡14 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ“ አሁንም እንደ ከንቱ እርባና ቢስ የሆኑ ነገሮች” ወይም “አሁንም ትርጉም የለሽ ነገሮች፡፡” (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በምድር ላይ የተደረጉ ነገሮችን ይገልፃል፡፡ የመክብብ 1፡3 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ “በምድር ላይ” (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ሰው ቤተሰብ የለውም ተርጓሚ “እሱ ቤተሰብ የለውም”
ይህ አንድ ሙሉ ሰው ለምኞቱ አፅንኦት ለመስጠት በዓይኖቹ ይወከላል፡፡ ተርጓሚ “እሱ አልረካም/ አልጠገበም”
እኔ በጣም ተግቼ ሰውነቴን ካላስደሰትኩ ትርፍ የሚያገኘው ማን ነው?
ፀሓፊው እርባና ቢስና ትርጉም የሌላቸው ነገሮች ከንቱ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ የመክብብ 1፡14 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ “እንደ ከንቱ እርባና ቢስ” ወይም “ትርጉም የለሽ” (ዘይቤአዊ ተመልከት)
ወዮለት የሚለው ቃል መከራ እንደሚከተለው ለማሳየት ነው፡፡ ተርጓሚ “አንዱ ብቻውን ሆኖ በወደቀ ጊዜ ሀዘንተኛ ነው( ይሆናል)”
ፀሓፊው የሚናገረው ሁለት ሰዎች በቀዝቃዛ ሌሊት አንዱ ሌላኛውን ያሞቃል ተርጓሚ “ሁለት ሰዎች በሌሊት አብረው ቢተኙ ሊሞቁ ይችላሉ”
ይህ ስለተኛ ሠው ይገልፃል፡፡ ፀሃፊው ይህን የግነት ጥያቄ የተጠቀመው አንድ ሰው ብቻውን ቢተኛ እንደማይሞቀውና ሁለት ሲሆኑ ግን አንዱ ሌላኛውን ሊያሞቀው እንደሚችል አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በ ዓረፍተ ነገር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሰው ብቻውን ሲሆን አይሞቀውም” ወይም “ብቻውን የሚተኛ ሰው አይሞቀውም” ( የግነት ጥያቄ ተመልከት)
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “አንድ ሰው ብቻውን የሆነውን ሰው ሊያሸንፍ ይችላል፡፡”
“ግን ሁለት ሰዎች”
“እራሳቸው ከጥቃት ይከላከላሉ”
ይህ ልክ በሦስት ድርብ እንደተገመደ ገመድ ሦስት ሰዎች በአንድነት ሲሆኑ ጠንካራ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ ተርጓሚ “ልክ በሦስት ድርብ እንደተገመደ ገመድ ሶስት ሠዎች ጠንካራ ናቸው ፡፡” (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “በሦስት ድርብ የተገመደ ገመድ ሠዎች በቀላሉ አይበጥሱትም”
“ጢብ ወጣት”
እዚህ ጋር ማወቅ ፈቃኝነትን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ “ከእንግዲህ ወዲያ ፈቃደኛ ያልሆነ”
“በተግሳጽ ስር ከሆነ በኋላ”
ይህ ማለት ችግረኛ ወላጆች ነበሩት ማለት ነው፡፡ ተርጓሚ አንድ ቀን ከሚመራው ችግረኛ ወላጆቹ ከሚኖሩበት ምድር ተወለደ፡፡
ከጠቢቡን ብላቴና ይልቅ ጠቢብ ላይሆን ከሚችል የንጉስ ልጅ መረጡ
ሕያዋን የሚለው ቃልና የሚሄዱትን የሚለው ቃል በመሰረቱ ተመሳሳይ ነገር ሲሆኑ ተጣምረው በሕይወት ያሉትን ሰዎች አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
ይህ በምድር ላይ የተደረጉትን ይገልፃል፡፡ የመክብብ 1፡3 ትርጉምን ተመልከት ፡፡ ተርጓሚ “በምርድ ላይ” (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ የተጋነነ ንግግር ብዙ ቁጥር ያለውን ህዝብ እንደሆነ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ተርጓሚ “እጅግ በጣም ብዙ ህዝብ አሉ”
እነዚህ ሐረጎች ዘይቤአዊ ሲሆኑ እርባና ቢስና ከንቱ ስለሆኑ ነገሮች አፅንኦት የሚሰጥ ሀሳብ ነው ፡፡ (ዘይቤአዊ ተመልከት)
“ተን” ፀሃፊው እርባና ቢስና ትርጉም የሌላቸው ነገሮች ከንቱ ከንቱ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ የመክብብ 1፡14 ትርጉም ተመልከት፡፡ ተርጓሚ እንደ ከንቱ እርባና ቢስ ወይም ትርጉም የለሽ ( ዘይቢአዊ ንግግር ተመልከት)
ፀሃፊው ሰዎች የሚያደርጉት ሁሉ ነፋስን ለመቆጣጠር እንደመሞከር እርባና ቢስ መሆኑን ይናገራል፡፡ የመክብብ 1፡14 ትርጉም ተመልከት ተርጓሚ “ነፋስን ለመቆጣጠር እንደመሞከር እርባና ቢስ ነው፡፡” (ዘይቤአዊ ተመልከት)
እዚህ ጋር “እግርህን” የሚለው የአንድ ሠው ባህሪን ሲገልጽ ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ “እንዴት እራስህን እንደምትመራ ተጠንቀቅ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ሲሆኑ እግዚአብሄርን ስለሆነ ጉዳይ ከማናገርህ በፊት ማሰብ እንዳለብህ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ( ከመናገርህ በፊት ማሰብ እንዳለብህ አፅንኦት ለመስጠት)
እዚህ ጋር በአፍህ የሚለው ቃል ስለሚናገር ሰው አፅንኦት እና ገለፃ ለመስጠት ነው ፡፡ ተርጓሚ “ለመናገር”
እዚህ ጋር ግለሰብ በስሜቱና ምኞቱ አፅንኦት ለመስጠት “በልቡ” ተወክሏል፡፡ ተርጓሚ “አታድርግ” ወይም “ተው”
“ብዙ አትናገር( አትበል)”
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ጋር ያደረግነውን ቃል አለመፈፀም ሞኝነት መሆኑን ነው ተርጓሚ እግዚአብሔር በሰነፎች ደስ ስለማይሰኝ የገባኸውን ቃል ከማድረግ አትስነፍ
እዚህ ጋር "አፍህ" የሚለው ቃል ግለሰብን ሲወክል ሰውየው ደግሞ በሥጋው ተወክሏል፡፡ ተርጓሚ "የተናገርከው ኃጢአት እንዲሆን አታድርግ"
ፀሐፊው ይህን የግነት ጥያቄ የማትፈፅመውን ቃል መስጠት ሞኝነት መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ-ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ በሐሰት ቃል እግዚአብሔርን ማስቆጣትና የእጅህን ሥራ እንዲያጠፋ ማድረግ ሞኝነት ይሆናል፡፡ (የግነት ጥያቄ ተመልከት)
እዚህ ጋር ግለሠቡ በ"እጅ" ተወክሏል ተርጓሚ "የሠራኸውን ሁሉ ያጠፋል" ብዙ ህልም ባለበት ዘንድ እንዲሁም ደግሞ ብዙ ቃል ባለበት ስፍራ ብዙ ከንቱ ነገር አለ፡፡ ፀሐፊው ነገሮት ከንቱ እንደሆኑ እርባና ቢስና ትርጉም የሌላቸው መሆኑን ይናገራል፡፡ የመክብብ 1፡14 ትርጉም ተመልከት፡፡ ተርጓሚ "ብዙ ህልምና ብዙ ቃል እንደ ከንቱ እርባና ቢስ ናቸው፡፡"
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ሰዎች ድሆችን ሲገፉና ሲነጥቁ"
ይህ ችግረኛ ሠዎችን ይወክላል ተርጓሚ "ድሆች የሆኑ" ወይም "ችግረኛ"
ሁለቱ ቃላት በመሠረቱ ተመሣሣይ ሲሆኑ ሠዎች ስለባቸው ሁኔታ ይናገራል፡፡ ተርጓሚ "ፍትሐዊ ፍርድ"
ሰዎች ስላሉ አትደነቅ (አትገረም)"
በሰዎች ላይ ሥልጣን ያላቸው ሌሎች ሰዎች አሉ፡፡ ተርጓሚ "ምድሩ የሚያመርተው መብል … ከምድሩ ምርት (እህል)" (ረቂቅ ሥራ ተመልከት)
ፀሐፊው እርባና ቢስና ትርጉም የሌላቸው ነገሮች ከንቱ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ የመክብብ 1፡14 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ" እንደ ከንቱ እርባና ቢስ ወይም ትርጉም የለሽ" (ዘይቤአዊ ተመልከት)
ሀብት የሚለው ቃል እንደ ቅፅል ሊገለፅ ይችላል ተርጓሚ "ሰው በጣም ሀብታም በሆነ መጠን"
አማራጭ ትርጉሞች 1) "እንዲሁ ሰው ብዙ ገንዘብ ያጠፋል (ያወጣል) 2) "እንዲሁ ሀብቱን የሚበሉት ሰዎች ይበዛሉ፡፡"
ይህ የሚበሉት ያክል ሰዎች ሀብት ሊያጠፉ (ሊያወድሙ) ተርጓሚ "የሚጠቀሙት" (ዘይቤአዊ ተመልከት)
ፀሐፊው ይህን የግነት ጥያቄ ባለሀብቱ ከሀብታቸው ምንም እንደ ማያተርፉ አፅንኦት ለመስጠት ይጠቀማል፡፡ ጥያቄው በዐረፍተ-ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ባለሀብቱ አንድ የሚያገኘው ጥቅም ሀብቱን በዓይኑ መመልከት ብቻ ነው፡፡"
ይህ የግለሰብ እንቅልፉ የሚበላው ጣፋጭ እንደሆነ ያክል እንቅልፉም የሞላና ሰላማዊ መሆኑን የናገራል፡፡ ተርጓሚ "የሠራተኛ እንቅልፍ ሰላማዊ ነው፡፡" (ዘይቤአዊ ተመልከት)
"እጅግ ብዙ ምግብ ወይም ጥቂት ምግብ ቢበላም"
የባለጠጋ ጥጋብ ግን እንቅልፉን ይከለክለዋል፡፡ ይህ ባለጠግነት እንቅልፍ እንደሚከለክለው ሰው ሊከለክለውና መተኛት አለመቻሉንና ስለገንዘቡም መጨነቁን ይናገራል፡፡ ተርጓሚ "ባለጠጋ ግን ሥለ ገንዘቡ ስለሚጨነቅ እንቅልፍ አይተኛም"
ይህ በምድር ላይ የተደረጉትን ይገልፃል፡፡ የመክብብ 1፡3 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ በምድር ላይ
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ባለቤቱ ባለጠግነት ቆጠበ (አከማቸ)
አማራጭ ትርጉሞች 1) በመጥፎ ዕድል 2) በመጥፎ ውል
እዚህ ጋር በእጁ የሚለው ቃል ባለቤትነት ይወክላል (ያሳያል) ፡፡ ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ለልጅ ምንም ይዞታ አልተወም (አላስቀመጠም) "
ይህ ሰው ሲወለድ ራቁቱን እንደሆነ ያሳያል፡፡ "ራቁቱን የሚለው ቃል ያለልብስ መሆንን ብቻ ሳይሆን ሰዎች ሲወለዱ ምን ነገር (ይዞታ) እንደሌላቸው አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ተርጓሚ "ሰው ሲወለድ ራቁቱንና ምንም ነገር እንደሌለው ይህን ሕይወት እንዲሁ ይተዋል (ይሰናበታል)፡፡ "(ዘይቤአዊ ተመልከት)
"እንደ ተወለደ
"ይህ መሞትን ይገልፃል" ተርጓሚ "ይሞታል"
እዚህ ጋር የሰው ሀብት (ይዞታው) በጥረት ተወክሏል፡፡ ተርጓሚ "ከሀብት አንድም ነገር ከእርሱ ጋር አይሄድም"
ይህ ሰው እንደሚወለድና እንደሚሞት የሚገልፅ ሲሆን ከቀድሞው ቁጥር ጋር ተመሣሣይ ሀሳብን ይገልፃል፡፡ ይህ ወንድንም ሴትንም ይወክላል፡፡ ተርጓሚ ሰዎች ወደ ዚህ ምድር ምንም ይዘው እንዳልመጡ ሁሉ እንዲሁ ሲሞቱና ይህን አለም ሲሰናበቱ ምንም ነገር ይዘው አይሄዱም፡፡"
ፀሐፊው ለነፍስ ከመድከም ምንም ትርፍ እንደማይገኝ አፅንኦት ለመስጠት የግነት ጥያቄን ይጠቀማል፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ-ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ለነፍስ ከመስራት ማንም ትርፍ የሚያገኝ የለም" (የግነት ጥያቄን ተመልከት)
ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉ 1) ይህ ነፋስን ለመቆጣጠር እንደሚሞክር ሰው ዘላቂ ያልሆነ ትርፍ በቀላል ይገልፃል ተርጓሚ "ነፋስን መከተል መሞከር" ወይም "ነፋስን እንደመከተል እርባና ቢስ ድካም (ሥራ) "2) ይህ የሚያመለክተው ሰው ለትርፍ የሚተነፍሰውን አየር ብቻ ይቀበላል፡፡"
ይህ በጨለማ ስላለና በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ስለሚያዝን ሰው ይናገራል፡፡ እዚህ ጋር "ጨለማ" ኃዘንና ብስጭትን ይወክላል፡፡ "ተርጓሚ እርሱ ሕይወቱን በኃዘንና በብስጭት ያሳልፋል፡፡ " (ዘይቤአዊ ተመልከት)
እዚህ ጋር "ዘመን" የሰውን ሕይወት ይወክላል፡፡ ተርጓሚ "ሕይወቱን"
"ብስጭት" ና "ደዌ" በቅፅል ሊገለፁ ይችላሉ፡፡ ተርጓሚ እጅግ በጣም መንከራተት ትልቅ ህመምና ብስጭት"
ፀሐፊው በቀጣይ ስለሚናገረው የአንባቢውን ቀልብ ለመሳብ ይህን ቃል ይጠቀማል፡፡ ተርጓሚ "ትኩረት ስጥ" ወይም "አዳምጥ"
እዚህ ጋር "መልካምና" "የተዋበ" የሚሉት ቃላት በመሰረቱ አንድ ናቸው፡፡ ሁለተኛው የመጀመርያውን ትርጉም ያሰፋዋል፡፡ ተርጓሚ "እኔ ያየሁት ከሁሉ የተሻለ ነገር ነው፡፡"
ይህ በምድር ላይ የተደረጉትን ይገልፃል የመክብብ 1፡3 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ "በምድር ላይ"
ይህ ፈሊጣዊ ነው፡፡ ተርጓሚ "እግዚአብሔር መኖር እስከፈቀደልን ድረስ"
አማራጭ ትርጉሞች 1) ሰው …. ይህ ብድራቱ ነውና፡፡ 2) ሰው ሊከውናቸው (ሊያደርጋቸው) የተፈቀደለት ነውና፡፡
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረቱ ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው ገንዘብና ሠው ገንዘብ የሚገዛቸውን ነገሮች ሁሉ ይወክላሉ፡፡
"የተሰጠውን ሊቀበል፡፡"
እዚህ ጋር "እርሱ" የሚለው ቃል እግዚአብሔር ስጦታ የሰጠውን ሰው ይወክላል፡፡ "አያስብም" የሚለው ቃል ፈሊጣዊ ነው፡፡ ተርጓሚ "እርሱ አያስታውስም" ወይም "እርሱ አያስብም"
ይህ በሕይወቱ ዘመን የተከሰቱትን ነገሮች ይወክላል፡፡ ይህ በግልፅ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "በሕይወቱ ዘመን የተከሰቱትን ነገሮች ሁሉ" (ፈሊጣዊ ተመልከት)
"ማጨናነቁ (ሥራ ማብዛቱ)
እዚህ ጋር ክፍት እንደሆነ ነገር ለመሸከም የከበደ ጭነት ያሳያል፡፡ ተርጓሚ "ለሰዎች መከራ ይሆናል፡፡" (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ተርጓሚ "ሁሉ ነገር አለው"
"ችሎታ አልሠጠውም"
ፀሐፊው እርባና ቢስና ትርጉም ስለሌላቸው ነገሮች ከንቱ (ተን) የሆኑ ያክል ይናገራል፡፡ የመክብብ 1፡14 ትርጉም ተመልከት ፡፡ ተርጓሚ"ልክ እንደ ተን እርባና ቢስ" ወይም ትርጉም የለሽ" (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
"መቶ ልጅ ወለደ" ይህ መላምታዊ ሁኔታ ነው፡፡ ይህ የገነነም ሲሆን ከመቶ ልጆች በታች ላላቸውም ይሠራል፡፡ ተርጓሚ "ብዙ ልጆች ቢወልድ"
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሰረቱ በትርጉም አንድ ሲሆን አንድ ላይ የሆኑትም አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ተርጓሚ "ብዙ ዘመን/አመት/ ኖረ"
ይህ ለስሜቱ አፅንኦት ለመስጠት ሲሆን በ"ነፍሱ" ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "በመልካም አይረካም (አይደሠትም)
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉሞች 1) በጭራሽ ማንም አልቀበረውም" 2) "ክብርን አላገኘውም ማንም በሥርዓት አልቀበረውም፡፡"
"ምንም ላይጠቅም የተወለደ ሕፃን (ልጅ)"
x
ይህ መላምታዊ ሁኔታ ነው፡፡ "ይህ ሰው ደስ ከተሰኘ በስተቀር ምንም ያህል ዓመት በሕይወት ቢኖር ምንም እንደማይጠቅም ለማጋነን ነው፡፡
"2000" ዓመት"
ይህ ማለት ማንም ሰው እንደሚሞተው ይሞታል፡፡ "ይሞታልም ሁሉም ሰው ወደ ሚሄደው ይሄዳል፡፡ "ወይም" ሁሉም ሰው ወደ መቃብር እንደሚሄድ እርሱም ይሄዳል፡፡
እዚህ ጋር በሰው አፍ ውስጥ ምግብን መጨመር መመገብን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ "ምግብን በአፍ ለማድረግ ነው፡፡ ወይም እርሱን ለመመገብ ነው፡፡"
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ነፍሱን አያጠግብም "
ፀሐፊው ጥበበኛ ከሰነፍ ይልቅ ዘላቂ ትርፍ እንደሌለው አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን የግነት ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ-ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ ጠቢብ ከሰነፍ የተሻለ ጥቅም እንደሌለው ይመስላል፡፡" (የግነት ጥያቄ ተመልከት)
ፀሐፊው ድሃ ከማንም የተሻለ ዘላቂ ትርፍ እንደሌለው አፅንኦት ለመስጠት የግነት ጥያቄን ይጠቀማል፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ-ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "በሕያዋን ፊት መሄድ ቢያውቅም ድሃ ጥቅም የለውም" (የግነት ጥያቄ ተመልከት)
"እራሱን እንዴት እንደሚገዛ"
ሰው እነዚህን ነገሮች ስላሉት በዓይኑ ማየት ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ሰው ያለውን ነገር"
ይህ ሰው ስለሚፈልገው ነገር ግን የሚያገኘውን ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "የማያገኘውን መፈለግ"
እነዚህ ሁለቱ ሀረጎች ዘይቤአዊ ሲሆኑ እርባና ቢስና ከንቱ ስለሆኑ ነገሮች አፅንኦት የሚሠጥ ሀሳብ ነው፡፡(ተመሣሣይ ተመልከት) ከንቱ "ተን" ፀሐፈው እርባና ቢስና ትርጉም የሌላቸው ነገሮች ከንቱ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ የመክብብ ፡1፡14፡ ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ "እንደ ከንቱ እርባና ቢስ ወይም ትርጉም የለሽ" (ዘይቤአዊ ተመልከት)
ፀሐፊው የሚናገረው ሰዎች የሚያደርጉት ሁሉ ነፋስን ለመቆጣጠር እንደመሞከር እርባና ቢስ ነው፡፡ የመክብብ 1፡14 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ "ነፋስን ለመቆጣጠር እንደመሞከር እርባና ቢስ ነው ፡፡"(ዘይቤአዊ ተመልክት)
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ያለውን ነገር ሁሉ ሰዎች ስም ስጥተውታል (ሰይመውታል)፡፡"
ይህ በገቢር መልክ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ሰውም እንዲሆን ሰዎች አስቀድመው ያውቃሉ፡፡"
"እግዚአብሔር የበረታ (የበላይ) ፈራጅ"
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ሰዎች ብዙ ነገር በተናገሩ ልክ"
ሰው ብዙ ባወራ ልክ የማይረባ ነገር ይናገራል፡፡ ተርጓሚ "ባወራ ልክ ቃላቱ እርባና ቢስ ይሆናሉ፡፡" ከንቱ "ያለትርፍ ጥቅም አልባ መሆን"
ፀሐፊው ለሠው ብዙ ማውራት ትርፍ እንደሌለው አፅንኦት ለመስጠት የግነት ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ያ ለሠው ትርፍ የለውም"
ፀሐፊው በእርግጥ ለሰው የሚሻለውን የሚያውቅ እንደሌለ አፅንኦት ለመስጠት የግነት ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ እንደ ጥላ በሚያልፈው ለሠው የሚሻለውን የሚያወቅ ማንም የለም፡፡ (የግነት ጥያቄ ተመልከት)
ይህ ጥላ በፍጥነት እንደሚያልፍ ሁሉ ሕይወት በፍጥነት እንደምታልፍ ይናገራል፡፡ "ወራት ቁጥር" የሚለው ሀረግ የሰው ሕይወት አጭር መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ተርጓሚ በከንቱነቱ ዘመን እንደ ጥላ አጭር ዕድሜ ውስጥ ያልፋል፡፡
ፀሐፊው ሰው ከሞተ በኋላ ምን እንደሚሆን እንደማይታወቅ አፅንኦት ለመስጠት የግነት ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ሰው ካለፈ (ከሞተ) በኋላ ማንም የሚነግረው የለም፡፡"(የግነት ጥያቄ ተመልከት)
ይህ በምድር ላይ የሆኑትን ነገሮች ይገልፃል፡፡ በመክብብ፡1፡3፡ላይ "ከፀሐይ በታች" የሚለው እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡ ተርጓሚ "በምድር ላይ የሚሆነውን"
ይህ ለሞት የትህትና አገላለፅ ነው፡፡ ተርጓሚ "በምድር ላይ የሚሆነውን"
እዚህ ጋር የሰው ስም የሰውን ማንነት (ዝና) ለመግለፅ ይጠቅማል፡፡ ተርጓሚ "መልካም ማንነት (ዝና) ወይም " መልካም ስም
ይህ ፈሊጣዊ ነው ፡፡ ተርጓሚ"ስለዚህ ጉዳይ በጥንቃቄ መታሰብ አለበት
ይህ ማዘንን ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "ሰውን ሀዘንተኛ የሚያዳርግ ልምምድ
እዚህ ጋር "ልብ" የሰውን ሐሳብ ይገልፃል፡፡ "ደስታ" 1) የስሜትን ደስታና ሰላማዊ መሆንን ወይም 2) እውነትን የመረዳት ችሎታ ያስረዳል፡፡ ተርጓሚ "ትክክለኛ አስተሳሰብ"
እዚህጋር ጠቢብን "በልባቸው" ተወክለዋል፡፡ ይህ የጠቢብ ሰው ለቅሶ በልቅሶ ቤት መሆንን ይናገራል፡፡ ተርጓሚ "ጠቢባን ስለሞት በጥልቀት ያስባሉ፡፡"
እዚህ ጋር ሰነፎች "በልባቸው" ተወክለዋል፡፡ ይህ ሰነፎችን በደስታ ቤት እንደመሆን የሚያስደስታቸው ነገር ብቻ ማሰባቸውን ይናገራል፡፡ ተርጓሚ "ሰነፎች ግን ስለሚያስደስታቸው ነገር ብቻ ያስባሉ፡፡"
እነዚህ ሐረጎች በዚህ ቦታ የሆኑትን ነገር ይገለፃል፡፡
ተግሣፅ የሚለው ቃል እንደ ግስ ሊገለፅ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ጠቢባን ሲገሥፁህ"
"የሰነፎችን መዝሙር ከመስማት"
ይህ ከድስት በታች እንደሚቃጠል እሾህ ድምፅ የሰነፍ ወሬና ሳቅ ምንም ትምህርት እንደሌለው ይናገራል፡፡ ተርጓሚ የሰነፍን ሳቅ ማዳመጥ ከድስት በታች የሚቃጠልን የእሾህ ድምጽ ከማዳመጥ ምንም የተሻለ ነገር ሰውን አያስተምርም፡፡
ፀሐፊው እርባና ቢስና ትርጉም የሌላቸው ነገሮች ከንቱ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ የመክብብ ፡1፡14፡ ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ "እንደ ከንቱ እርባና ቢስ" ወይም "ትርጉም የለሽ" (ዘይቤአዊ ተመልከት)
ይህ አንድን ሰው ገንዘብ ወይም ሌላ ሰው እንዳያጠቃው በግድ እንዲሠጥ ማድረግ፡፡ ትክክል አይደለም
አማራጭ ትርጉሞች 1) "ጠቢብን ወደ ሞኝ ይለውጣል፡፡ ወይም2)የጠቢብን ምክር የሞኝ ምክር ያደርጋል፡፡
እዚህ ጋር ልብ አእምሮን ይወክላል (ይገልፃል) ተርጓሚ "ሰው በትክክል እንዳያሳብና እንዳይፈርድ ችሎታውን ያጠፋል፡፡"
ተርጓሚ"ታጋሽ ሰዎች ከትዕቢተኛ ሰዎች ይሻላሉ" ወይም ያታጋሽ አመለካከት ከትዕቢተኛ አመለካከት ይሻላል፡፡"
እዚህ ጋር“ነፍስ” የሚለው ቃል የሰውን አመለካከት ይገልጻል፡፡ ተርጓሚ “ቶሎ አትቆጣ(አትናደድ)” “መጥፎ ንዴት (ብስጭት) አይኑርህ”
ይህ ቁጣ በውስጡ እንደሚኖር በቁጣ ስለተሞላ ሰው ይናገራል፡፡ ይህ በሰው ልብ ውስጥ ስላለው ቁጣ ይናገራል፡፡ ምክኒያቱም ልብ የሰው ልጅ ስሜት ምንጭ ተደርጎ ስለሚታሰብ ነው፡፡ ተርጓሚ ሞኝ የሞላው ቁጣ ነው፡፡
ሰውየው ይህን ዘመን ለማማረር ይህን ግነት ጥያቄ ይጠይቃል፡፡ ይህ ጥያቄ በዓረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ከአሁን ዘመን ይልቅ ነገሮች ባለፈው ዘመን ይሻላሉ፡፡”
እዚህ ጋር ፀሀፊው የሰውየውን ጥያቄ ለመመገሰጽ ምጸት ይጠቀማል፡፡ ( ምፀት ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ነው፡፡ ተርጓሚ “በሕይወት ያሉት” (ፈሊጣዊ ተመልከት)
አማራጭ ትርጉሞች 1) ፀሓፊው “እውቀት” ና “ጥበብ” የሚሉት ቃላትን የተጠቀመው አንድ አይነት ነገር ለማለት ነው፡፡ ወይም 2) ጥበብን የማወቅ ትርፍ ሕይወትን ስለምትሰጥ ነው፡፡
ይህ የሚናገረው ጥበብ ለዛ ሰው ሕይወት እንደምትሰጥ የሰው ሕይወትን እንደምትጠብቅ ነው፡፡ ሰው ጠቢብ ሲሆን በተሻለ ብልጽግናና ረጅም እድሜ እንዲኖር መልካም ውሳኔን ይወስናል፡፡ ተርጓሚ “ሰውን ሕይወት ይጠብቃል” ወይም “መልካም ውሳኔን እንዲወስንና ረጅም እድሜን እንዲኖር ያደርገዋል፡፡”
ፀሓፊው እግዚአብሄር ስራውን ማንም ሊቀይር እንደማይችል አፅንኦት ለመስጠት የግነት ጥያቄን ይጠቀማል፡፡ ይህ በ ዓረፍተ ነገር መልክ ሊፃፍ ይችላል፡፡ተርጓሚ “እርሱ ጠማማ ያደረገውን ማንም ሊያቀና አይችልም፡፡”
“ቀን” የሚለው ቃል ለሚከሰቱ ነገሮች ፈሊጣዊ ነው፡፡ ተርጓሚ “መልካም ነገሮች ሲከሰቱ…..ክፉ ነገሮችም ሲከሰቱ” (ፈሊጣዊ ተመልከት)
“በእነዚያ መልካም ነገሮች ደስ ይበልህ”
“ይህንም ያንም” የሚለው ሐረግ ፈሊጣዊ ሲሆን “ይህኛውም” ማለት ነው ተርጓሚ “ አንድ ላይ እንዲሆኑ”ወይም “መልካምም ክፉም ይኖር ዘንድ”
አማራጭ ትርጉሞች 1) “ወደፊት የሚሆን ምንም ነገር” ወይም “ከሞተ በኋላ በእርሱ ላይ የሚሆን የትኛውም ነገር”
“ከንቱ በሆነ ህይወቴ”
“ምንም እንኳ ጻድቅ ቢሆኑ”
“ምንም እንኳ ኃጥእ ቢሆኑ”
ሁለቱ ሐረጎች በመሰረቱ ስለ አንድ ነገር ነው የሚያወሩት የተጣመሩትም ለአጽንኦት ነው፡፡
“ከሆንከው በላይ ፃድቅ ነኝ ብለህ እንዳታስብ”
ተርጓሚ “በራስህ አመለካከት ጠቢብ አትሁን” “በራስህ ፍርድ ጠቢብ መሆን”
ምክኒያት የለም ወይም በዚህ መንገድ ካሰብክ እራስህን ታጠፋለህ”
ፀሐፊው ሰዎች ያለ ጊዜአቸው እንዲሞቱ የሚያደርጋቸውን ነገር የሚያደርጉበት ምንም ምክኒያት የለም፡፡ ተርጓሚ “መሞት ካለብህ ቀን በፊት አስቀድመህ የምትሞትበት ምንም ምክኒያት የለም”
“ይህ የሚናገረው ሰው እንደ ዕቃ ጥበብን ለመያዝና ጠቢብ ለመሆን ስለመታገል ነው፡፡” ተርጓሚ “ለዚህ ጥበብ እራስህን አስገዛ”
ይህ የሚናገረው ፅድቅ እቃ እንደሆነ ያክል ሰው ፅድቅን ለመያዝ ስለመታገል ነው፡፡ ተርጓሚ “ፃድቅ መሆንህን ማቆም የለብህም” ወይም “ፃድቅ መሆን መምከርህን መቀጠል አለብህ”
“እግዚአብሄር ከእርሱ ጋር የሚጠብቀውን ሁሉ ያደርጋል”
“ጥበብ ሰውን ብርቱ ታደርጋለች ፤ በከተማ ከሚኖሩ ከአስር ገዢዎች ይልቅ የበለጠ ብርቱ ታደርገዋለች”
“መልካምን የሚሰራና ኃጢአትን የማይሰራ”
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሰዎች የሚሉትን ሁሉ”
“አንተ ራስህ ታውቃለህ - ልብህ የሚለው ቃል ያውቃልና” ለሚለው ቃል አጽንኦት ለመስጠት ነው፡፡
እዚህ ጋር የሰው ሐሳብ በልብህ ተገልጾአል፡፡ ተርጓሚ “በሃሳብህ”
አዚህ ጋር ይህን የሚለው ቃል ፀሐፊው የፃፈውን ነገሮች ሁሉ ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ ስለፃፍኩአቸው ነገሮች ሁሉ ፈትኜ አወቅኩ፡፡
ለመረዳት ከችሎታዬ በላይ ነበረች ወይም “ነገር ግን ለማድረግ አልቻልኩም”
ይህ የሚናገረው በርቀት በጥልቅ ቦታ እንደተቀመጠ ነገር ጥበብን ለመረዳት ከባድ ስለመሆንን ነው፡፡ ተርጓሚ “ለመረዳት ከባድ”
ፀሀፊው ጥበብን መፈለግ ምን ያህል ከባድ እንደሆነ አጽንኦት ለመስጠት የግነት ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ማንም ሊረዳ አይችልም”
እዚህ ጋር ልብ ሃሳብን ይገልፃል፡፡ ዞርሁ የሚለው ቃል ፈሊጣዊ ነው፡፡ ተርጓሚ “ሐሳቤን መራሁት” “ቆረጥኩ”
“ለነገሮች ምክኒያት” መደምደሚያ የሚለው ቃል በግስ ሊገለፅ ይችላል፡፡ ተርጓሚ“በህይወት ውስጥ የተለያዩ ነገሮች እንዴት እንደሚደመደም( መደምደም)”
ፀሃፊው የምታማልል ሴት በእጆቹ እንስሳትን ለማጥመድ እንደያዘ ሰው ነች ይላል፡ ፀሃፊው አማላይ ሴት አጥማጅ የሆኑ ሰዎች ወጥመድ ይዘው እንደሚዞሩ አጥማጅ ስለመሆኑዋ ነው፡፡ “ልብዋ ሐሳቡዋና ስሜቱዋን ይወክላል፡፡” ተርጓሚ “ማንኛዋም ሴት ወንዶችን በማማለል ታጠምዳለች”
እነዚህ ሁለቱ ቃላት ሰዎች እንስሳትን በሚያጠምዱበት መንገድ እንዴት ሴት ወንዶችን እንደምታጠምድ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
እዚህ ጋር “እጆቹዋ” ኃይሏንና ቁጥጥሯን ይገልፃል፡፡ ይህ የሚናገረው አማላይ ስለመሆኗና ሰዎችን የምታስርበት ሰንሰለት በእጆቿ እንዳለነው፡፡ ተርጓሚ “ማንም ከእሷማምለጥ አይችልም”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ኃጢአንን ታጠምዳለች”
“ጨምሬ” የሚለው ቃል እንደ ፈሊጣዊ ይጠቅማል፡፡ ተርጓሚ “ከአንዱ በኋላ አንዱን መጨመር”
መደምደሚያ የሚለው ቃል በግስ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ በመክብብ 7፡25 ፤ላይ መደምደሚያ እንዴትእንደተተረጎመ ተመልከት፡፡ ተርጓሚ በህይወት ውስጥ ነገርን ሁሉ ለመደምደም ይቻል ዘንድ፡፡
ከአንድ ሺ ሰው አንድ ፃድቅ ከአንድ ሺህ ሰው ስብስብ አንድ ፃድቅ ብቻ ተገኘ
ከአንድ ሺህ ሰው ስብስብ አንድ ጻድቅ ሴት አልተገኘም
አማራጭ ትርጉሞች 1) “ብዙ ኃጢአተኛ እቅድ ሠሩ (አደረጉ)” 2) “የራሳቸውን ሕይወት ከባድ አደረጉ”
ይህ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ በሄዱ ጊዜ ሰብአዊነት ትክክል ወደ አለመሆን ስለመቀየር ያወራል፡፡
ፀሐፊው ይህን መሪ ጥያቄ የሚጠይቀው ቀጥሎ ለሚናገረው ነገር መልስ ለመስጠት ነው፡፡
ይህ ማለት የሰው ፊት ጠቢብ መሆኑን ያሳያል፡፡ ተርጓሚ “በፊቱ ላይ ያሳያል” የፊቱንም ድፍረት ይህ ፈሊጣዊ ነው፡፡ ተርጓሚ “ጨካኝ ገፅታው( ፊቱ)”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ይለወጣል”
“ትጠብቀው ዘንድ ለእግዚአብሄር ያደረግኸው መሐላ”
አማራጭ ትርጉሞች 1) ከንጉሱ ፊት ትሄድ ዘንድ አትቸኩል 2) ይህ በንጉስ ፊት ትሆን ዘንድ ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ “ንጉሱን አትተወው”
“ንጉስ ያለው ያ ሕግ ነው”
ይህ የሚቀጥለውን ጥያቄ ማንም አይጠይቀውም ለሚለው አፅንኦት ለመስጠት የግነት ጥያቄ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዓረፍተ ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ማንም ሊለው አይችልም”
ይህ የግነት ጥያቄ ተግሳፅ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በአረፍተ ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “አደረክ ያለውን ማድረግ የለብህም”
እዚህ ጋር ለጠቢብ ሃሳብ( አስተሳሰብ) አጽንኦት ለመስጠት በልቡ ይገልፃል፡፡ተርጓሚ “ጠቢብ ያውቃል”
“ነገሮችን የማድረግ ትክክለኛ ጊዜና በትክክል ማድረግ”
ይህ የግነት ጥያቄ ወደፊት ስለሚከሰት ነገር ማንም ሊያውቅ እንደማይችል አፅንኦት ይሰጣል፡፡ ጥያቄው ሲፃፍ በዓረፍተ ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ “ምን እንደሚመጣ ማንም ሊነግረው የሚችል የለም “ ( የግነት ጥያቄ ተመልከት)
ከመተንፈስ ማንም እራሱን ሊያግድ የሚችል እንደሌለ እንዲሁ የመሞት ጊዜ ሲደርስ ለመኖር የሚችል ማንም የለም
ቁጥጥር ያለው የለም
ይህ ፈሊጣዊ ነው፡፡ ተርጓሚ “እርሱ ሲሞት” ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "የትኛውም ሰልፍ ማንንም ማሠናበት አይችልም"
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ"የትኛውም ሰልፍ ማንንም አያሰናብትም" ወይም "ወታደርን የሚያሰናብት ሰልፍ የለም"
ይህ ኃጢአት ሠራተኛ እንዳለው አለቃ መሆኑን ይናገራል፡፡ ተርጓሚ"ክፉ ሰዎች ክፋትን በመስራት አይድኑም "
እዚህ ጋር ፀሐፊው ለስሜቱ አፅንኦት ለመስጠት እራሱን በልቡ ይገልፃል፡፡ የመክብብ 1፡17 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ"እራሴን ሰጠሁ"
ይህ በገቢር መልኩ ሊጠቀም ይችላል፡፡ "ሠዎች የሚሰሩት የትኛውም ሥራ"
ይህ በምድር ላይ የተደረጉ ነገሮችን ይገልፃል፡፡ የመክብብ 1፡3 ትርጉም ተመልከት፡፡ ተርጓሚ"በምድር ላይ"
"አንዳድ ጊዜ ጉዳት ለማድረስ አንዱ ሌላኛው ላይ ገዢ ይሆናል፡፡"
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ የሞቱ ክፉ ሰዎች የተከበረ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ተደረገላቸው ፡፡ ተርጓሚ"ሰዎች ክፍዎችን በክብር ቀበሩ"
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ"ሰዎች ከቅድስት ሥፍራ ወሰዱአቸው ቀበሩአቸውም አመሰገኑአቸውም"
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "በሥልጣን ላይ ያሉ ሠዎች ፈጥነው በክፉ ወንጀል ፍርድ አይፈርዱምና"
እዚህ ጋር ለፍቃዳቸውና ለምኞቶቻቸው አፅንኦት ለመስጠት ሰዎችን በልባቸው ይወክላል (ይገልፃል) ተርጓሚ"የሰው ልጅ ጠነከረ" ወይም ሠው ክፉን ለመስራት ተሳበ"
"100 ጊዜ" (ቁጥር ተመልከት)
"እንዲሆን " የሚለው ቃል ፈሊጣዊ ነው፡፡ "እግዚአብሔርን ለሚፈሩት ሕይወት መልካም ይሆናል፡፡
እነዚህሁለቱ ሐረጎች ሰዎች እግዚአብሄርን መፍራታቸውን አፅንኦት ለመስጠት አንድ ላይ የተጠመሩ ሲሆን ትርጉማቸው በመሰረቱ አንድ ነው፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፉ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እግዚአብሄር ዘመኑን አያረዝምም”
ይህ የሚናገረው የክፉ ሰው እድሜ ጥላ በፍጥነት እንደሚያልፍ ዘመኑም ፈጥኖ እንደሚያልፍ ነው ፡፡ ተርጓሚ ዘመኑ እንደ ጥላ ፈጥኖ ያልፋል
“ሕይወቱ”
“ተን ነገር አለ” ፀሃፊው እርባና ቢስና ትርጉም የሌላቸው ነገሮች ተን የሆኑ ያክል ይናገራል፡፡ የመክብብ 1፡14 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ እንደ ከንቱ እርባና ቢስ የሆነ ነገር አለ ወይም “እርባና ቢስ የሆነ ነገር አለ” (ዘይቤአዊ ትርጉም ተመልከት) በምድር …..የሚደረግ ስራ ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሰዎች በምድር ላይ የሚሰሩት ነገር”
“ይህም ደግሞ ከንቱ ነው” ፀሐፊው እርባና ቢስና ትርጉም የሌላቸው ነገሮች ተን የሆነ ያክል ይናገራል፡፡ የመክብብ 1፡14 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ ይህም ደግሞ እንደ ከንቱ እርባና ቢስ ነው፡፡
ይህ በምድር ላይ የተደረጉትን ይገልፃል ፡፡ የመክብብ 1፡3 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ “በምድር ላይ” ከፀሐይ በታች….እግዚአብሄር በሰጠው በሕወቱ ዘመን ይህ ፈሊጣዊ ነው፡፡ ተረጓሚ “እግዚአብሄር እንዲኖር እስከፈቀደለት ድረስ”
“ስለዚሁ ሁሉ በጣም በጥልቀት መረመርኩ”
እዚህ ጋር “እንዲሆኑ የሚለው ቃል ፃድቃንን ጠቢብን ይገልፃል ድርጊታቸውንም
እዚህ ጋር “እጅ” እግዚአብሄር ኃይልና ስልጣን ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "በእግዚአብሔር ቁጥጥር ሥር"
ይህ "ፍቅር" ጥል ሰውን ለመጎብኘት ወደ ቤት እንደሚመጡ አድርጎ ይናገራል፡፡ ተርጓሚ"ፍቅር ወይም ጥልን መገናኘታቸው ነው
ይህ ሁሉንም ይገልፃል፡፡ ሁለቱ ፃድቁንም በደለኛውንም አፅንኦት ይሰጣል፡፡
እነዚህ ሁሉ ቃላት ሰዎች ሁሉ ይገልፃሉ፡፡ ተርጓሚ “በደለኞች፣መልካም ሰዎች፣ክፉ ሰዎችና ንፁሃን ሰዎች”
ይህ ሁሉንም ሰው ሲገልፅ ለሁለቱ ተቃራኒ፣ንፁህና ርኩስ ሰው አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡(ዘይቤአዊ ተመልከት)
በአካሉ ንፁህ የሆነ ያክል ለ እግዚአብሄር ዓላማ ተቀባይነት ያለው ሰው ነው
በአካሉ ርኩስ (ንፁህ ያልሆነ) ያክል ለእግዚአብሄር ዓላማ ተቀባይነት የሌለው ሰው (ዘይቤአዊ ተመልከት)
ይህ ሰውን ይወክላል፡፡ሁለቱ ተቃራኒ፣መስዋዕትን ለሚሰውና ለማይሰው ሰው አጽንኦት ለመስጠት፡፡
ይህ ሁሉንም ሰው ይገልጻል። ለመልካሙም ለሃጢአተኛውም ለሁለቱም አጽንዕት ይሰጣል።
ይህ ሁሉንም ሰው ይገልጻል። መሃላን የሚምል መሃላ የሚፈራውን ሁለቱንም አጽንኦት ይሰጣል።
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል። ተርጓሚ “የሆነው ነገር ሁሉ”
ይህ በምድር ላይ የተደረጉትን ይገልጻል የመክብብ 1:3 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ“በምድር ላይ”
ሞት
እዚህ ጋር ልብ የሚለው ቃል ሃሳብንና ስሜትን ይገልጻል። ተርጓሚ “የሰው ልጅ በክፋት የተሞላ ነው። ሃሳባቸውም የእብደት ነው።”
“ስህተት” ወይንም “ከንቱነት”
“”ሙታን የሚለው ቃል የሞቱ ሰዎችን ይገልጻል። እዚህ ጋር ሙታን ሰዎች ከሞቱ በኋላ የሚሄዱበትን ቦታ ይገልጻል። ተርጓሚ “ሙታን ወዳሉበት ቦታ ይሄዳሉ” ወይንም “ይሞቱና ወደ መቃብር ይሄዳሉ”
ይህ በሕይወት ያሉትንና የሞቱትን ይገልጻል። ተርጓሚ “ በሕይወት ያሉ -- የሞቱት”
ውሻ አነስተኛ እንስሳ ተደርጎ ቢገለጽም አንበሳ ደግሞ የተከበረ እንስሳ ተደርጎ ተገልጸአል። ይህ የተከበረ ሆነ ከሞተው አነስተኛ ሆኖ በሕይወት ስላለው ይናገራል። ተርጓሚእንደ አንበሳ የተከበረ ሆኖ ከመሞት እንደ ውሻ አነስተኛ ሆኖ መኖር ይሻላል።
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ሰዎች ይረሱአቸዋል”
ይህ ሙታን በሕይወት እያሉ ለሌሎች ያሳዩት ፍቅር፣ጥላቻንና ቅንዓትን ይገልፃል፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ተርጓሚ“ሰዎች የሰሩት ማናኛውም ነገር”
ይህ በምድር ላይ የተደረጉትን ይገልፃል፡፡ የመክብብ 1፡3 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ “በምድር ላይ”
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው በሕይወት መሠረታዊ ድርጊቶች ( እንቅስቃሴዎች) መርካትን አፅንኦት ይሰጣል፡፡
ይህ መብልን ሁሉ ይገልጻል፡፡ ተርጓሚ “መብልህን”
እዚህ ጋር “በተድላ” የሚለው ቃል ስሜትን ይገልጻል፡፡ ተርጓሚ የወይን ጠጅህን በደስታ ጠጣ
ነጭ ልብስን መልበስና ቅባትን በራስ ላይ መቀባት ሁለቱም የደስታና የበአል ምልክቶች ነበሩ፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ራስህን ቅባት ተቀባ”
አንድ ሰው ሚስቱን ሊወድ ይገባል፡፡ ተርጓሚ “የምትወዳት ሚስት ስላለችህ በደስታ ከእርሷ ጋር ኑር”
ይህ በምድር ላይ የተደረጉትን ይገልጻል የመክብብ 1፡3 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ “በምድር ላይ”
“የህይወት ዘመንህ”
“ይህ” የሚለው ቃል ከሚስትህ ጋር በደስታ መኖርን ይገልፃል፡፡
እዚህ ጋር በእጁ ተወክሎአል፡፡ ምክኒያቱም ሰው ብዙ ጊዜ ለመስራት እጁን ስለሚጠቀም ነው፡፡ ተርጓሚ “መስራት የምትችለውን ነገር ሁሉ”
“ሥራ” “አሳብ” ና “እውቀት” የሆኑት ሰዎች በግስ ሊገለፅ ይችላሉ፡፡ ተርጓሚ “ሙታን ሥራን አይሰሩም ወይም አያስቡም ወይም አያውቁም ወይም ጥበብ የላቸውም፡፡”
ይህ በምድር ላይ የተደረጉትን ይገልፃል የመክብብ 1፡3 ትርጉምን ተመልከት ተርጓሚ-በምድር ላይ
“ሩጫ ሁልጊዜ ለሯጭ እንዳልሆነ…..ሰልፍም ሁልጊዜ ለኃያላን እንዳልሆነ”
እዚህ ጋር መብልን ሀሉ ይገልጻል፡፡ ተርጓሚ“ መብል”
“እነዚህ ሁሉ ይገናኛቸዋል” እዚህ ጋር “ሁሉ” የሚለው ቃል ሩጫ ፣ ሰልፍ ፣እንጀራን፣ ባለጠግነትንና ሞገስን ይገልፃል፡፤
ይህ ሰው ሲሞትን ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ “እርሱ ሲሞት” ወይም “የሞት ጊዜ ሲመጣ”
ይህ ሰዎች ሳይጠብቁ ስለመሞታቸው ይናገራል፡፡ ልክ እንደዚያው ሳይጠብቁ ድንገት ሰዎች እንስሳትን ይይዛሉ፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ይህም እንደተሰሩና በወጥመድ እንደተያዙ ሰዎች አደጋና ጥሩ ጊዜ ያልሆነ እንደሚያጋጥማቸው ይናገራል፡፡ ተርጓሚ"በሰው ልጆች ላይ ክፉ ጊዜ እየመጣ ነው"
ይህ ፈሊጣዊ ነው ተርጓሚ"ይከሰታል ድንገት ሳይጠብቁ በአንድ ጊዜ" ወይም "ድንገት ሲመጣባቸው"
ይህ በምድር ላይ የተደረጉትን ይገልፃል፡፡ የመክብብ 1፡3 ትርጉም ተመልከት ተርጓሚበምድር ላይ (ፈሊጣዊ ተመልከት)
እዚህ ጋር "ንጉሥ" የሚለው ቃል እራሱን ሠራዊቱን በሙሉ ይወክላል፡፡ ተርጓሚ "ታላቅ ንጉሥና ሠራዊቱ"
ይህ መውጣት እንዲችሉና ከተማዋን እንዲያጠቁ ሠራዊቱ በከተማ ዙሪያ በጭቃ የሠሩትን ግንብ ይገልፃል፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ"በከተማው ወስጥ ሰዎች፤ ደሀ፤ ጠቢብ ሠው አገኙ" ወይም "ደሀ ጠቢብ ሠው በከተማው ውስጥ ኖረ"
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ"ሰዎች የድሀን ሰው ጥበብ ይንቃሉ"
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ "የሚለውን አይሰሙትም" ወይም "ምክሩን አይቀበሉም"
እዚህ ጋር "ትሰማለች" የሚለው ቃል መረዳትን ይወክላል፡፡ ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ የጠቢባን በፀጥታ የሚናገሩት ቃል መረዳት የተሻለ ቀላል ነው፡፡
ዝንቦች ሽቶን እንደሚያበላሹት ሁሉ ሰነፍም እንዲሁ የሰውን መልካም ስም ጥበብና ክብር ያጠፋል፡፡ ዝንቦች ሽቶን ያበላሻሉ
ይህ የሰው ስንፍና ጥበቡ ሰው የሆኑ ያክል ሞኝነቱ የራሱን መልካም ስም ጥበብና ክብርን እንደ ሚያበላሽና ጥበብና ክብርን ይናገራል፡፡
እዚህ ጋር "ልብ" "አእምሮ" ወይም "ፈቃድን ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ"ጠቢብ እንዴት እንደሚያስብ ….. ሰነፍ እንዴት እንደሚያስብ"
እዚህ ጋር "ቀኝና ግራ" ትክክል የሆነና ስህተት የሆነ ነገርን ይገልፃሉ፡፡ ተርጓሚ"ትክክል ነገርን ለማድረግ ….. ስህተትን ለመስራት
ይህ እንዴት እንደሚያደርግ ይገልፃል፡፡ "የማይረባ" ወይም "ደደብ ነው፡፡"
እዚህ ጋር "ገዢ" "በስሜቱ" ይወክላል፡፡ "ገዢ በአንተ ላይ ሲቆጣ"
"ፀጥ በማለት የሚቆጣን ሰው ፀጥ ማድረግ ትችላለህ"
ይህ በምድር ላይ የተደረጉትን ይገልፃል፡፡ የመክብብ 1፡3 ትርጉም ተመልከት ተርጓሚ "በምድር ላይ" ሰነፍ በታላቅ ማዕረግ ተሾመ ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ -"ገዢዎች የመሪነት ማዕረግ ለሰነፎች ይሰጣሉ"
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ለባለጠጎች የተዋረደ ስፍራ ይሰጣሉ"
ይህ ፈሊጣዊ ነው፡፡ ተርጓሚ"ጥቅም የሌለው ስፍራ (ማዕረግ)"
ይህ መሳፍንት እንደ ባሪያዎች እንደሚሄዱ ይናገራል፡፡ ምክንያቱም ባሪያዎች ተገደው ይሄዱ ነበር፡፡ፈረስ ላይ ለመውጣትም ፈቃድ አልነበራቸውም፡፡
ይህ በግንብ ውስጥ ይደበቅ ስለነበረው እባብ ይገልፃል፡፡
ይህ በድንጋይ ካብ ውስጥ መስራትንና ትልልቅ ድንጋዮች መፈንቀል ይገልፃል፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ"እነዚያ ድንጋዮች ልያሳምሙት ይችላሉ፡፡ ይጎዳበታል ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ "እንጨት ሊጎዳው ይችላል፡፡
እዚህ ጋር የጠቢብ ቃል በ"አፍ"ተወክሏል፡፡ ተርጓሚ"ጠቢብ የሚናገረው ነገር የተከበረ ነው፡፡"
እዚህ ጋር የሰነፍ ቃል(ንግግር) በ"አፍ" ተወክሏል፡፡ ይህ ንግግሮች የሚባሉት ያክል ሰነፉን በንግግር እንደሚያጠፉት ይናገራል፡፡
የሰነፍ ንግግሩ በ"አፉ" ተወክሏል፡፡ ተርጓሚ "ሰነፍ መናገር ሲጀምር"
የሰነፍ ንግግሩ በ "አፍ" ተወክሏል፡፡ ተርጓሚ "ተናግሮ ሲጨርስ ክፉ እብደትን ይናገራል፡፡
ይህ ፈሊጣዊ ነው፡፡ ተርጓሚ"መናገሩን ይቀጥላል፡፡" (ፈሊጣዊ ተመልከት)
"ወደ ፊት የሚከሰተውን ነገር"
ፀሐፊው ይህን ጥያቄ የሚጠይቀው ማንም ሰው ከሞቱ በኃላ ወደፊት የሚሆነውን የሚያውቅ እንደሌለ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ-ነገር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ"ከእርሱ በኃላ የሚመጣውን የሚያውቅ ማንም የለም" የሚያውቅ የለም" ወይም "ከሞተ በኃል ምን እንደሚከሰት የሚያውቅ ማንም የለም"
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ሰነፍ በልፋቱ ደካማ ይሆናል፡፡" ወይም "ሰነፍ በሚሰራው ስራ ይደክመዋል፡፡"
አማራጭ ትርጉም 1) "ብዙ ጊዜ ወደ ከተማ የሚወስደውን መንገድ ስያገኝም" ሰነፍ በጣም ከመስራቱ የተነሳ ስለሚደክመው መንገዱን የትም ማግኘት አይችልም 2) " ወደ ከተማ የሚወስደው መንገድ ባለማወቁ" ሰነፍ በጣም ከመስራቱ የተነሳ ስለ ሚደክመው ወደ ቤት መሄድን በደንብ አያውቅም
በዝህ ቁጥር ፀሐፊው ለህዝቡ እንደ ግለሰብ(እንደ አንድ ሰው) ይናገራል፡፡
"ይህ ማለት ንጉሡ ልምድ የሌለው ወይም ያልበሰለ"
ይህ የሚያሳየው ገዢዎች ሀገር ከመምራት ይልቅ መዥናናት ላይ ማተኮራቸውን ነው፡፡
ይህ ልጅ ጥሩ ንጉሥ እንደሚሆን ታስቦ በተላላቆቹ መሠላጠኑን ያሳያል፡፡ ተርጓሚ "ንጉሥ" በከበሩ ሰዎች ሠልጥኖአል፡፡"
ይህ የተከበሩ ገዚዎች ለምን እንደሚበሉ ይገልፃል፡፡
ሰነፍ ሰው ቤቱን በየጊዜው አያድስም/አይጠግብም፡፡ ተርጓሚ "ሰነፍ ሰው ቤቱን ስለ ማያድስ ጣሪያው ያፈሳል፡፡"
እዚህ ጋር ሰው በእጅ ይወከላል፡፡ ተርጓሚ "በታካች ሰው ምክንያት" ወይም "ሰውየው ታካች በመሆኑ"
እዚህ ጋር ጣሪያው በሙሉ ቤቱ ተወክሏል፡፡ ተርጓሚ "ጣሪያው ያፈሳሳል"
"ሳቅ" የሚለው ቃል በ ግስ ሊገለፅ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ሰዎች ለመሳቅ እንጀራን ያዘጋጃሉ"
ተርጓሚ "የወይን ጠጅ ሰዎች በሕይወት እንዲደሰቱ ይረዳቸዋል፡፡"
አማራጭ ትርጉም 1)"ገንዘብ ፍላጎትን ሁሉ ያሟላል፡፡ 2)ገንዘብ ምግብንም ወይን ጠጅንም ያሟላል"
የሰው ሃሳብ በሰው አእምሮ ተወክሏል፡፡ ተርጓሚ "በሃሳብህም እንኳን ቢሆን"
"ባለጠጋን በመኝታ ክፍልህ ሳለህ" ይህ ማንም ሊሠማህ በማይችል በግል ሥፍራ እንኳን ሆነህ ባለጠጎችን መርገም የለብህም ማለት ነው፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች አፅንኦት ለመስጠት ሲባል የተጣመሩ ሲሆን በመሰረቱም አንድ አይነት ነገር ይናገራሉ፡፡ ይህ የተናገርከውን የሚፈልጉና ሰዎችትንሽ ወፍ ያልከውን እንደሚሠሙ ያክል ሰምተው ለሌሎች ስለሚናገሩ ሠዎች ይናገራል፡፡ ተርጓሚ "ወፎች የተናገርከውን ሰምተው ነገሩን ለሌሎች ሠዎች ስለሚናገሩ"
አማራጭ ትርጉሞች 1)ይህ ዘይቤአዊ ነው፡፡ ሰው ባለው ንብረት ላይ ለጋሽ መሆን አለበት ከዚያም ከሌሎች በቸርነት ይቀበላል፡፡ ማለት ነው 2) ሰው ሀብቱን ከባህር ማዶ ሥራ ማዋል አለበት ከዚያም ትርፉን ያገኛል፡፡ (ዘይቤአዊ ተመልከት)
አማራጭ ትርጉሞች 1) ሀብትህን ለብዙ ሠዎች ማካፈል፡፡ 2) ሀብትን ብዙ ቦታ ላይ ሥራ ላይ ማዋል፡፡
"7" ደግሞም "8" ሰዎች፡፡ ይህ ፈሊጣዊ ሲሆን በርከት ያሉ ሰዎች ማለት ነው፡፡ ተርጓሚ"በርከት ያሉ ሰዎች ወይም "ብዙ ሰዎች"
"ክፉ ነገሮች" የሚለው ቃል ክፉ ነገሮች ወደ ሆነ ቦታ እንደሚመጡ ነገር አድርጎ ይናገራል፡፡ እዚህ ጋር ምናልባት "በምድር ላይ" የሚለው ሐረግ እንዲያካፍል በታዘዘው ላይ የመጣ ክፉ ነገር ሊሆን ይችላል፡፡ ተርጓሚ "በአለም ላይ የሚሆነውን ክፉ ነገር፡፡"
"ደመናት በዝናብ ጠቁረዋል"
"በመሬት ላይ ያፈስሱታል"
እዚህ ጋር ደቡብና ሰሜን ሁለቱም አቅጣጫ ይወክላሉ፡፡ ተርጓሚ "በየትኛውም አቅጣጫ"
አማራጭ ትርጉሞች 1) "ለነፋስ ትኩረት የሚሰጥ የትኛውም ገበሬ ነፍስ በተሳሳተ አቅጣጫ ሲነፍስ አይዘራም" 2) "ለነፋስ በጣም ትኩረት የሚሰጥ የትኛውም ገበሬ መቼም አይዘራም"
አማራጭ ትርጉሞች 1) ለደመናት ትኩረት የሚሰጥ የትኛውም ገበሬ ሊዘንብ ባለ ጊዜ መቼም አያጭድም" 2) ለደመናት በጣም ትኩረት የሚሰጥ የትኛውም ገበሬ መቼም አያጭድም"
ይህ ነፋስ በመንገድ ላይ እንደሚራመድ አድርጎ ያናገራል፡፡ ተርጓሚ "ነፋስ ከወዴት እንደሚመጣ ወይም ወዴት እንደሚሄድ እንደማታውቅ" (ዘይቤአዊ ተመልከት)
አማራጭ ትርጉሞች 1) "አጥንት" የሚለው ቃል ሙሉ ሕፃንን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ"ሕፃን እንዴት እንደሚያድግ ወይም 2) ቀስ በቀስ የሕፃን አጥንት እንዴት እንደሚያድግ"
እዚህ ጋር እጅ ሙሉ ሰውን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ "መስራትህን ቀጥል"
እዚህ ጋር ሁለት ሐረጎች በመሰረቱ አንድ ሲሆኑ የሰው ሥራ መቼም ቢሠራው እንደሚሣካ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ተርጓሚ "በማለዳ የዘራኸውን ዘር ወይም በማታ የዘራኸው ዘር"
እዚህ ጋር ብርሃን የሚለው ቃል ፀሐይን ማየት መቻልንና በሕይወት መኖርን ይወክላል፡፡ እና ይህ የሚናገረው ስለ በሕይወት መኖር ሐሴት ማድረግን ልክ ብርሃን ጣፋጭ ነገር የሆነ ያክል፡፡ ተርጓሚ "ፀሐይን ማየት ሐሴት ነው ወይም በሕይወት መኖር ያስደስታል፡፡"
"ዓይን" ሙሉ ሰውን ይወክላል፡፡ ይህ ሐሳብ ከበፊቱ ሀሳብ ጋር ተመሣሣይ ነው፡፡ ተርጓሚ "ፀሐይን እንዲያይ" ወይም "በሕይወት መኖር"
እዚህ ጋር "በሁሉም" የሚለው ቃል ሰው በእድሜው ዘመን የሚኖረውንዘመን ይገልፃል፡፡
ቀናት እንደሚመጡ ያክል ስለ ወደፊት ይናገራል፡፡ እዚህ ጋር "ጨለማ "ሞትን" ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "ምን ያህል ቀናት ሟች እንደሚሆን"
እዚህ ጋር "ብዙ" የሚለው ቃል የጨለማውን ቀናት ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "በሕይወት ከኖረው ዘመን የበለጠ ሟች ስለሚሆን" ወይም "ዘላለም ሟች ስለሚሆን"
እዚህ ጋር "ከንቱ" የሚለው ቃል ዘይቤአዊ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉሞች 1)"ከሞተ በኋላ ምን እንደሚከሰት ማንም የሚያውቅ የለም" 2) ሊመጣያለው ነገር ሁሉ ትርጉም የለውም"
አማራጭ ትርጉሞች 1) "ከሞት በኋላ የሚከሰቱ ነገሮች ሁሉ" 2) ወደ ፊት የሚከሰቱ ነገሮች ሁሉ"
እነዚህ ሐረጎች አንድ አይነት ነገር ሲናገሩ አንድ ላይ የተጣመሩትም ሠው በዝናው ሊደሰት ይገባል ለሚለው ሐሳብ አፅንኦት ለመስጠት ነው፡፡
እዚህ ጋር ልብህ የሚለው ቃል ስሜትን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ "ሐሴትን አድርግ"
እዚህ ጋር "ልብ የሚለው ቃል አእምሮን ወይም ስሜትን ሊወክል ይችላል፡፡ ተርጓሚ "የምትመኘውን መልካም ነገር ተከተል" ወይም ልትከተል የወሰድከውን መልካም ነገሮች ተከተል"
እዚህ ጋር "አይን" ሙሉ ሠውን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ "አይተህ የተመኘኸውን" ወይም "አይተህ በጣም የተሻለውን"
ፍርድ የሚለው ቃል "ተጠያቂ ያደርግሃል" በሚለው ሊተካ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "በነዚህ ነገሮች ሁሉ ምክንያት እግዚአብሔር ይፈርድብሃል" ወይም "ላደረግኽው ነገር በሙሉ ተጠያቂ ያደርግ ሃል"
ለማዘን አለመፈለግ፤ ሐዘንን ማስወገድ እንደሚቻል አድርጎ ይናገራል "ልብም የሰውን ስሜት ይወክላል፡፡ ተርጓሚ "ለማዘን ፈቃደኛ አትሁን"
ፀሐፊው ከንቱ እንደሚጠፉና ዘላቂ የሆነውን ያክል እርባና ቢስና ትርጉም ስለሌላቸው ነገሮች ይናገራል፡፡ ፀሐፊው ዘላቂ ጥቅም ስለሌላቸው ነገሮች ይናገራል፡፡ የመክብብ 1፡14 ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ "ምክንያቱም ሕፃንነትና ጉብዝና ለዘላለም አይደሉም ወይም ምክንያቱም ለዘላለም (ሁሉ ጊዜ) ሕፃንና ጎበዝ አትሆንም፡፡"
ይህ ፈሊጣዊ ነው፡፡ ተርጓሚ "አስታውስ"
ቀናት እንደሚመጡ ያክል ስለወደፊት ይናገራል፡፡ ተርጓሚ "የጭንቀት ቀን ሳይመጣብህ" ወይም "ክፉ ነገር ሳይደርስብህ በፊት" (ዘይቤአዊ ተመልከት)
ዓመታት እንደሚመጡ ያክል ስለወደፊት ይናገራል፡፡ ተርጓሚ "ሳታረጅና በመኖር ከዚህ በኃላ ደስ አልሰኝም ከማለትህ በፊት"
ፀሐይና ጨረቃ እንደሚጠቁሩና ጥቁር ዳመናም እንዳሚመስል ያክል ስለ ማርጀትና ሞት ይናገራል፡፡ ተርጓሚ"ፀሐይና ብርሃን ሳይደርሱ ከዝናብ በኋላም ሳይመስልህ ይህንን አድርግ" (ዘጥቤዘዊ ተመልከት)
ፀሐይ ምንም ተግባር መከናወን ስለቆመበት ቤት ይናገራል፡፡ ይህ ሰው ሰውነቱ እያረጃ ሲመጣ ፈሊጣዊ ይሆናል፡፡ (ዘይቤአዊ ተመልከት)
"ኃያላን ደካማ ይሆናሉ"
"ሚፈጨው ነገር ጥቂት ከመሆኑ ፈጭታዎቸ ሥራ ያቆማሉ"
ፀሐፊው ዘይቤአዊ ንግግሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ"ሰዎች ወደ መንገድ የሚያሳየውን መንገድ ይዘጋሉ"
ይህ የወፍ ድምፅ ሰዎችን ሲቀሰቅስ ይገልፃል፡፡ ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "የወፍ ድምፅ ሰዎችን ለማስነሣት ሲቀሰቅስ"
እዚህ ጋር ሴቶች ልጆች "ለወፎቹ ፈሊጣዊ ነው፡፡ ተርጓሚ "የወፎቹ ዜማ ዝግ ይላል"
ፀሐፊው ዘይቤውን ቀጥሏል፡፡
የለውዝ ተክል በበጋ ነጭ አበባን የሚያብብ ተክል ነው፡፡
አንበጣ ትልቅ ነው፡፡ ቀጥ ያለ ክንፍ ረጅም ርቀት እንዘል ወዳ ኋላ ከተጋጠሙ ረጅም እግሮች ጋር ስላረጀና ደካማ ስለሆነ እራሱን ብቻ ነው መሸከም የሚችለው፡፡
ፈቃድ የሚለው ስውር ቃል እና ግስ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ሰዎች ከዚህ በፊት ያደረጉትን ሴይመች ሊቀሩ"
ይህ ሞትን ይገልፃል፡፡ ተርጓሚ "ሰው ወደ መሞቻ ስፍራው ይሄዳል፡፡ ወይም "ሰው ይሞታል ዳግም ወደ ሕይወት አይመለሥም"
አመራጭ ትርጉሞች 1)ቀብሩን ለመመልከት አልቃሾች ወደ አዳባባይ ሲሄዱ 2) አልቃሾች ሊሞት ወደ ተቃረበው ሰው ቤት ለመሄድ ወደ አዳባባይ ሲሄዱ"
ይህ ፊሊጣዊ ነው፡፡ ተርጓሚ"አስታውስ"
ይህ ሞት ከእነዚህ ተሰባሪ ነገሮች አንዱ የሆነ ያክል ስለመሞት ይናገራል፡፡ ሰዎቸ እነዚህን ነገሮች ሊጠቀሙበት ድንገት እንደሚሠብሩ ሁሉ ሞትም ሰውነትን ይሰብራል፡፡
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "የሆነ ሰው የብር ድሪ ይበጥሳል"
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "የሆነ ሰው ማድጋ ይሰብራል"
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍይችላል፡፡ ተርጓሚ "የሆነሰው መንኮራኩሩን ይሰብራል"
እዚህ ጋር አፈር የሚለው ቃል የሚበስብስውን ሰውን አካል ይገልፃል፡፡
ሰባኪው ከንቱ እንዲሚጠፋና ዘለቄታ እንደ ሌላቸው ሁሉ እርባና ቢስና ትርጉም ስለሌላቸው ነገሮች ይናገራል፡፡ ፀሐፊው ዘላቂ ጥቅም ስለሌላቸው ነገሮች ይናገራል፡፡ የመክብብ፡1፡14፡ ትርጉምን ተመልከት፡፡ ተርጓሚ "ጊዜያዊና እርባና ቢስ ….. ሁሉም ነገር ትርጉም የለሽ ነው (ዘይቤአዊ ተመልከት)
የመክብብ ፡1፡1፡ትርጉምን ተመልከት
"በጣም አሰበም አስማማም " ወይም "በጣም አሰበበትና ፃፈ"
ሲባልም ቃለቱ ለአድማጭአስደሳች እንዲሆኑ ፈለገ ሰለሚመቹ ሳይሆን በደንብ ስለተፃፈያስደስታሉ፡፡
ፀሐፊው ሰባኪው እረኛ በትሩን መንጋውን ለመምራት እንደ ሚጠቀም ሁሉ ሰበኪው ሰዎችን ለማስተማር የራሱን ቃለት ይጠቀማል፡፡ (ዘይቤአዊ ተመልከት)
ይህ ተነፃፃሪ ነው፡፡ ተርጓሚ "ከብት እንዲንቀሳቀስ የበሬ መውጊያ እንደ ሚጠቅም ጠቢባንም ሰዎች እንዲንቀሳቀሱ ያበረታታሉ፡፡
ይህ ተነፃፃሪ ነው፡፡ በደንብ በተቸነከሩ ችንካሮች እንደምትተማመን ሁሉ እንዲሁ በምሳሌ በተሰበሰቡ የጠቢባን ቃል ላይም መተማመን ትችላለህ"
ጠቢብ ቃለት በምሳሌ የተሰበሰቡ ናቸው፡፡ ወይም "የጠቢባን አባባል"
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "አንድ እረኛ የሚያሰተምረው"
ማድረግ የሚለው ቃል ፡፡ በግስ መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ሰዎች ብዙ መፅፍትን ማድረግ መቼም አያቆሙም ፡፡"
እዚህ ጋር "ሰውነት" የሚለው ቃል ሙሉ ሰውን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ "ሰውን ያደክማል"
"በነገር ላይ የመጨረሻው መደምደሚያ"
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚ "ከሁሉንም ነገር ከሰማህ በኋላ"
ይህ የተሰወረው ነገር እቃ እንደተደበቀ ነገር ይናገራል፡፡ተርጓሚ "ሰዎች በድብቅ ከሚሠሩትነገር ሁሉ ጋር " (ዘይቤአዊ ተመልከት)
የመጽሐፉ ክፍል አንድ ከመኃልየ መኃልይ 1፡2 ይጀምራል።
“ምርጥ መዝሙር” ወይም “እጅግ በጣም ምርጥ የሆነ መዝሙር”
“ስለ ሰለሞን የሆነው” ወይም “ሰለሞን ያቀናበረው” አማራጭ የሚሆኑ ትርጉሞች ናቸው።
“ወይን በመጠጣት ከምደሰተው ይልቅ በአጠገቤ መሆንህ ያስደስተኛል”
“የተቀባኸው ሽቱ”
“አስደናቂ ሽታ አለው”
ሽቱ አየሩ በሚነፍስበት ጊዜ አካባቢውን የሚያዳርስ ጥሩ ሽታ አለው። ስሙ 1) ሰውየው ላለው ምስክርነት፣ ሌሎች ስለ እርሱ ስለሚያስቡት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። እዚህ ጋ፣ ተናጋሪው፣ ሰዎች አድማጫቸው ጥሩ ሰው እንደሆነ ሁልጊዜ ያስባሉ ይላል፣ ወይም 2) ሰውየውን ራሱን አመልካች ይሆናል።
“አንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰውየውን ስለሆነ ነጠላ ቁጥር ነው።
“ሳብ” ወይም “ጎትት”፣ እዚህ ጋ ሴቲቱ ማራኪዋን ለመከተል ፈቃደኛ እንደሆነች ምርኮኛ ሆና ተገልጻለች።
በውስጠ ታዋቂ ያለው “እኛ” የሚለው ቃል ከሰውየው ጋር ያለችውን ወጣት ሴት ያመለክታል።
ሴቲቱ ከአንድ ሰው በላይ አድርጋ ስለ ራሷ ትናገራለች። የተከፈተው ተለዋጭ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም እንደሚያደርገው ሁሉ በርካታ ትርጉሞች ተውላጠ ስሙን ወደ “እኔ” ይለውጡታል። ሌሎች ትርጉሞች እነዚህን የሴቲቱ ባልንጀሮች ስለ ሴቲቱ ወይም ስለ ሰውየው ንግግር እንደሚያደርጉ አድርገው ያቀርባሉ።
“በአንተ ምክንያት”
“እናመስግን”
“የሚያደንቁህ ሴቶች ያደረጉት ማድረግ የሚገባቸውን ነው”
“ቆዳዬ ጥቁር ነው፣ ነገር ግን ቆንጆ ነኝ” ወይም “ቆዳዬ ቢጠቁርም ቆንጆ ነኝ”
“የኢየሩሳሌም ወጣት ሴቶች”፣ እነዚህ ወጣት ሴቶች በዚያ ስላልነበሩ ሊሰሟት አይችሉም፣ ነገር ግን ሴቲቱ እንዳሉና ሊሰሟት እንደሚችሉ ቆጥራ ትናገራለች።
የቄዳር ዘላን ጎሳዎች ቤቶቻቸውን ለመሥራት የጥቁር ፍየሎችን ቆዳ ይጠቀሙ ነበር። ሴቲቱ የራሷን የቆዳ ቀለም ከእነዚህ ድንኳኖች ጋር ታነጻጽራለች።
ሰለሞን ለራሱ ቤተ መንግሥት ወይም ለቤተ መቅደሱ የተዋቡ መጋረጃዎችን ሠርቶ ነበር። እርሷ የቆዳ ቀለሟ ቆንጆ መሆኑን ትናገራለች።
ይህ “የተቃጠለ” ወይም “የጠቆረ” ለሚለው የሚውለው ግነት የሚያመለክተው ፀሐይ ቆዳዋን ከብሩኅነት ወደ ጥቁረት መለወጡን ነው።
“በእናቴ በኩል ወንድሞቼ የሆኑ”፣ እነዚህ ወንድሞች ከአንድ አባት ባይሆንም እንደ ሴቲቱ ሁሉ ከአንድ እናት የተወለዱ ይሆኑ ይሆናል።
“የወይኑን ቦታ እንድንከባከብ አደረጉኝ”
ሴቲቱ ራሷን ከወይን ቦታ ጋር ታነጻጽራለች። አ.ት፡ “የራሴን የወይን ቦታ ግን መንከባከብ አልቻልኩም”
ነፍስ ሰውን ገላጭ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የምወድህ”
“መንጋህ ሣር እንዲግጡ የምታደርግበት”
“መንጋህ እንዲጋደሙ የምታደርግበት”
ሴቲቱ ከሌሎች ሴቶች ይልቅ ከሰውየው ጋር የቅርብ ግንኙነት እንዳላት አጽንዖት ለመስጠት ይህንን ጥያቄ ትጠይቃለች። ጥያቄው እንደ መግለጫ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አንተን በምፈልግበት ጊዜ በጓደኞችህ መንጋ መካከል እንዳልቅበዘበዝ ንገረኝ”።
“የምትዞር”፣ ሰውየውን የምትፈልግ መስላ መታየት አትፈልግም። ምናልባት ሌሎች ሰዎች የዝሙት ሥራ የምትፈልግ ሴት አዳሪ አድርገው እንዳያስቧት ሳትፈራ አትቀርም።
“ባልንጀሮችህ” ወይም “የሥራ ባልደረቦችህ”
“አንቺ ከሴቶቹ ሁሉ እጅግ የተዋብሽ ሆይ”
“ከመንጋዎቹ ኋላ ተከተዪ”
በመሬት ላይ የሚቀር የመንጋው የኮቴ ምልክት
“የፍየል ግልገሎችሽ ሣር እንዲግጡ አድርጊ” ወይም “የፍየል ግልገሎችሽ እንዲመገቡ አድርጊ”
ሰውየው ለሴቲቱ መናገሩን ይቀጥላል።
የዚያ ዘመን አይሁድ የፈረሶችን ውበት ያደንቁ ነበር፣ እርሱ የፈርዖንን ፈረሶች እጅግ የተዋቡ ሆነው አግኝቷቸዋል። ሰውየው ወጣቷ ሴት ውብ እንደሆነች ያስባል። አ.ት፡ “የኔ ፍቅር፣ ከፈርዖን የሰረገላ ፈረሶች እንደ አንዱ ውብ ነሽ”
“የምወድሽ”
“የፈርዖንን ሰረገላዎች የሚጎትቱ ፈረሶች”
እነዚህ ጌጣጌጦች 1) በጭንቅላት ዙሪያ በክር የሚታሰሩ ፈርጦች ወይም 2) የጆሮ ጉትቻዎች ወይም 3) ረጅም ጸጉሯን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ሊሆን ይችላል።
ሰውየው ራሱን እንደ ብዙ ሰው አድርጎ ይናገራል። አንዳንድ ትርጉሞች ይህንን “እኔ” ወደሚል ነጠላ ቁጥር ይቀይሩታል። ሌሎች ትርጉሞች እነዚህን ቃላት የሴቲቱ ጓደኞች ንግግር እንደሆነ አድርገው ይወስዱታል።
“የብር ጠቃጠቆ”
“ልዩ ማዕዱን ለመብላት ተቀምጧል”፣ ይህ ምናልባት በግብዣ ጠረጴዛ ዙሪያ ሰዎች ከሚጋደሙባቸው መከዳዎች አንዱን ያመለክት ይሆናል። ሰዎች ልዩ ማዕድ በሚበሉበት ጊዜ አካላቸውን የሚያሳርፉበትን የተለመደ ቃል በመጠቀም መተርጎም ትችላለህ።
ሰዎች ውድ ከሆነው ከናርዶስ ወይም የናርዶስ ተክል የሚያገኙት ዘይት (ትናንሽ ሮዝ ወይም ነጭ አበባ ያለው ተክል” ሲሆን ሰውነታቸውን ለማለስለስና አስደሳች መዓዛ እንዲኖራቸው ለማድረግ ይጠቀሙበታል።
“መልካም ሽታውን ለቀቀው”
ሴቶች በአንገት ጌጣቸው ላይ አነስተኛ የከርቤ መቋጠሪያ ወይም መከዳ በጡቶቻቸው መካከል እንዲያርፍ በማድረግ በጣፋጭ መዓዛው ይደሰቱ ነበር። ይህቺ ሴት በቅርቧ ባለው ፍቅረኛዋ ትደሰታለች። እንዲህ ባለው መንገድ፣ ሌላ ማንም፣ ከፍቅረኛዋ ጋር ግንኙነት እንዲኖረው እንደማትጠብቅ ለማሳየት “ለእኔ” የሚለውን ቃል ትጨምራለች። አ.ት፤ “በጡቶቼ … በከርቤ መቋጠሪያ ደስ እንደሚለኝ በፍቅረኛዬ ደስ ይለኛል”።
ይህ ቃል ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች “የእኔ አፍቃሪ” ብትለው የተለመደ ሊሆን ይችላል። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
ይህ ሐረግ አንባቢዎችህን የሚያሳዝን ከሆነ ሻል ባለ ቃል መጠቀም ትችላለህ። አ.ት፡ “ለእኔ ቅርብ ሆኖ”
የሄና አበቦች ሰዎች ደስ የሚሰኙበት መዓዛ አላቸው። ሴቲቱ በፍቅረኛዋ ትደሰታለች። እንዲህ ባለው መንገድ ሌላ ማንም ከፍቅረኛዋ ጋር ግንኙነት እንዲኖረው እንደማትጠብቅ ለማሳየት “ለእኔ” የሚለውን ቃል ትጨምራለች። አ.ት፡ “በሄና ዕቅፍ አበባ ሽታ ደስ እንደሚለኝ በፍቅረኛዬ እደሰታለሁ”።
ሰዎች ለሽቱነት የሚጠቀሙበት በአነስተኛ ሸለቆ የሚገኝ የአበባ ዓይነት
“አንቺ፣ ልናገረው ያለው እውነትና አስፈላጊ ስለሆነ ልብ በይ”
“የምወድህ አንተ”፣ መኃልይ 1፡9ን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
“አንተ፣ ልናገረው ያለው እውነትና አስፈላጊ ስለሆነ ልብ በል”
በአንተ ቋንቋ፣ መልከ መልካም የሆነ ወንድ የሚገለጽበትን ቃል ተጠቀም።
ይህ ሐረግ ሴቲቱ የምትወደውን ሰው ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች እርሷ “የእኔ አፍቃሪ” ብላ ብትጠራው ይበልጥ የተለመደ ሊሆን ይችላል። ይህንን በመኃልየ መኃልይ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
መኝታ የሚሆኑ ይመስል ይህ የሚናገረው ስለ ለምለሞቹ ሣር ነው። አ.ት፡ “ለማንቀላፋት የምንተኛው በለመለሙት ሣሮች ላይ ነው”።
ሣሮቹ አረንጓዴ፣ እርጥብ እና በብዛት የሚያድጉ ናቸው
ሴቲቱ የሚተኙበት ቤት በሚመስል መልኩ ስለ ጫካው ታብራራለች
ዝግባዎች ረጃጅምና ጠንካራ ዛፎች ናቸው። “ጥዶች” ተብሎ የተተረጎመው ቃል እንደ ዝግባ ሁሉ ለዛፎቹ የተሰጠ ጥቅል ስም ነው፣ ይሁን እንጂ እነዚህ ትንንሾች ናቸው። ዝግባና ጥድ በአንተ አካባቢ የማይታወቁ ከሆኑ ለረጅሞቹና ለጠንካራዎቹ ዛፎች ጥቅል የሆኑ ቃሎችን መጠቀም ትችላለህ።
ሴቲቱ ራሷን በውብ አበቦች በሚታወቅ ቦታ ካሉ አበቦች እንደ አንዱ አድርጋ ትናገራለች
ለጥ ያለ፣ዛፎች የሌሉበት፣የተለያዩ አይነት አበቦች እና ሳሮች የሚበቅሉበት ምድር ስም
ሴቲቱ ራሷን በውብ አበቦች በሚታወቅ ቦታ ካሉ አበቦች እንደ አንዱ አድርጋ ትናገራለች
ብዙ ውሃ ባለበት ስፍራ የሚበቅል መልካም መዓዛ ያለው አበባ። ይህንን በመኃልይ 2፡1-2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
በተራሮች መካከል እና በውሃ አቅራቢያ የሚገኝ ለጥ ያለ ስፍራ
አበባ እሾህ ካለው ቁጥቋጦ የበለጠ ያማረ ነው። ሰውየው ሴቲቱ ከሌሎች ሴቶች ሁሉ ያማረች እንደሆነች ያስባል።
“የምወድሽ አንቺ”። ይህንን በመኃልይ 1፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ሌሎች ወጣት ሴቶች”
ሰዎች የእንኮይ ዛፍ ፍሬን ይወዳሉ፣ ነገር ግን ሌሎች የዱር ዛፎች ፍሬ አያፈሩም። ሴቲቱ ከሌሎች ወንዶች ይልቅ ከሰውየው ጋር መሆን ያስደስታታል።
ቢጫ እና በጣም ጣፋጭ ፍሬ የሚያፈራ ዛፍ ነው። አንባቢዎችህ ይህ ምን እንደሆነ የማያውቁ ከሆኑ በሌላ የፍራፍሬ ዛፍ ስም ወይም “የፍራፍሬ ዛፍ” በሚል ጥቅል ቃል ልትተካው ትችላለህ።
እዚህ ጋ፣ የዕብራይስጡ ቃል ሰዎች የማይጠቀሙበት ፥ ዛፎች የሚበቅሉበት ስፍራ ይለዋል።
ይህ ሀረግ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች ሴቲቱ “የኔ አፍቃሪ” ብትለው በይበልጥ የተለመደ ይሆን ይሆናል። ይህንን በመኃልይ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የኔ አፍቃሪ”
ሴቲቱ ከሰውየው አጠገብ በመሆኗ ሀሴት እና መፅናናትን አግኝታለች።
ሴቲቱ ጣፋጭ ፍሬ በመመገብና በሰውየው አጠገብ በመሆን ትደሰታች።
ትርጉሞቹ 1) ንጉሱ ለብዙ ሰዎች ወይንና ብዙ ምግብ የሚያቀርብበትን ሰፊ ክፍል ወይም 2) ሴቲቱ እና ሰውየው ብቻቸውን ሊሆኑ የሚችሉበት በወይን ተክል ውስጥ ያለ ትንሽ ዳስ
በኔ ላይ ያለው አላማው ፍቅር ነበር ትርጉሞቹ 1) ሰንደቅ አላማ ለወታደራዊ አጀብ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። ወታደራዊ አጀቡ፣ ንጉሱ ብዙ ሰዎችን ወደሚመግብበት ትልቅ ክፍል ውስጥ ለመግባት የፈራችውን ሴት የሚያበረታ የሰውየውን ፍቅር የሚወክል ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ነገር ግን የፍቅር ጥበቃው መራኝ፣ ብርታትንም ሰጠኝ” ወይም 2) ሰውየው ክእርሷ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ለመፈጸም መፈለጉን ሴቲቱ ከአስተያየቱ ተረዳች። አ.ት፡ “በፍቅር ዐይን አየኝ” ወይም “ባየኝ ጊዜ ከእኔ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ለመፈጸም መፈለጉን አውቄአለሁ” ወይም 3) የግብረ ሥጋ ግንኙነት ፈጸሙ። አ.ት፡ “በፍቅር ሸፈነኝ”
“ብርታቴን መልሱልኝ” ወይም “ኃይል ስጡኝ”
“የዘቢብ ጥፍጥፍ እንድበላ በመስጠት” የዘቢብ ጥፍጥፍ ከደረቁ የወይን ፍሬዎች ተጠፍጥፈው የሚሰሩ ናቸው።
“እንኮይ በመስጠት ደግፉኝ” ወይም “እንኮይ በመስጠት እርዱኝ”
ፍቅር የህመም አይነት የሆነ ያህል ከፍቅሯ ብርታት የተነሳ ድካም እንደተሰማት ሴቲቱ ትናገራለች። አ.ት፡ “ፍቅሬ ብርቱ በመሆኑ ምክንያት ከስቻለሁ”
“ግራ ክንድ … ቀኝ ክንድ”
“ይይዘኛል”
“የኢየሩሳሌም ወጣት ሴቶች”። እነዚህ ወጣት ሴቶች አብረዋት ስላልነበሩ ሊሰሟት አይችሉም፣ እርሷ ግን አብረዋት እንዳሉና እንደሚሰሟት አድርጋ ትናገራለች።
የኢየሩሳሌም ሴቶች ሊሰሟት ባይችሉም፥ ሴቲቱ እንደሚሰሟት አድርጋ ቃላቸውን ቢያፈርሱ ሚዳቋዎቹ እና አጋዘኖቹ እንደሚቀጧቸው ትናገራለች።
እነዚህ አጋዘን የሚመስሉና በፍጥነት የሚንቀሳቀሱ እንስሶች ናቸው።
ሴት አጋዘን
“በገጠር የሚኖሩ”። ይህ ታርሶ የማያውቅ ምድር ነው።
እዚህ ጋ “ፍቅር” መቀስቀስ እንደማይፈልግ የተኛ ሰው ተደርጎ ተነግሮለታል። ሰውየው እና ሴቲቱ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ፈጽመው እስኪጨርሱ ድረስ መታወክ እንደማይፈልጉ የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው።
ቋንቋህ ሰዎችን ክእንቅልፍ ለማስነሣት አንድ ቃል ብቻ ካለው ሁለቱን ቃላት ማዋሀድ ትችላለህ። አ.ት፡ “አታንቁት”
የመጽሐፉ ሁለተኛው ክፍል እዚህ ይጀምራል።
ሴቲቱ የምታወራው ለራሷ ወይም ለኢየሩሳሌም ሴቶች ልጆች መሆኑ ግልፅ አይደለም።
ትርጓሜዎች ሊሆኑ የሚችሉት 1) “ልናገር ያለሁትን በጥንቃቄ አድምጡ”። በራስህ ቋንቋ አድማጮች በጥሞና እንዲያደምጡ የሚናገር ቃል ልትጠቀም ትችላለህ፣ ወይም 2) “ሲመጣ መሰማት እንድትችሉ አድምጡ”
ወዳጄ ይህ ሐረግ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች ሴቲቱ አገላፅ “የኔ አፍቃሪ” ብትለው በይበልጥ የተለመደ ይሆናል። ይህንን በመኃልይ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
ሴቲቱ ሰውየው መምጣቱን ስታይ በመደነቅ የሚያደርገውን በተቻላት መጠን በጥቂት ቃላት ትገልፃለች። የአንተ ቋንቋ፣ ተናጋሪው ሊሆን ስላለ ነገር የሚደነቅበትን ስሜት የሚያሳይበት የተለየ አገላለፅ ይኖረው ይሆናል።
“በተራሮች ላይ እየተወረወረ፣ በኮረብቶች ላይ በፍጥነት እየሮጠ”። ሰውየው እንደ፝ “ሚዳቋ ወይም ወንድ አጋዘን” በአስቸጋሪ መሬት ላይ በፍጥነት ወደ እርሷ እንደሚመጣ ሴቲቱ ትናገራለች (ቁ. 9)።
ሚዳቋ እና የአጋዘን ግልገል አስቸጋሪ መሬት ላይ በፍጥነት መንቀሳቀስ ይችላሉ። ሰውየው ከእርሷ ጋር ለመሆን በተቻለው ፍጥነት እንደሚመጣ ሴቲቱ ታስባለች። በቋንቋህ ሰዎች ፈጣን ነው ብለው የሚያስቡትን እንስሳ ተጠቅመህ መተርጎም ትችላለህ።
ይህ አጋዘን የሚመስልና በፍጥነት የሚንቀሳቀስ እንስሳ ነው። ”አጋዘኖች” የሚለውን በመኃልይ 2፡7 እንዳለው በነጠላ ተርጉመው።
“ተባእት የአጋዘን ግልገል”
“በጥንቃቄ አድምጪ” ወይም “ልናገር ያለሁት ጠቃሚ ነገር ነው”። አድማጭ በጥሞና እንዲያዳምጥ የሚያሳስብ ቃል በራስህ ቋንቋ መጠቀም ትችላለህ።
“በግንባችን በሌላኛው ጎን”። ሴቲቱ ቤት ውስጥ ስትሆን ሰውየው ከቤት ውጪ ነው።
“የኛ” የሚለው ቃል ሴቲቱንና አብረዋት በቤት ያሉ ሌሎች ሰዎችን ያመለክታል። ሴቲቱ ከራሷ ጋር የምታወራ ከሆነ አካታች ነው፣ ነገር ግን ለኢየሩሳሌም ሴት ልጆች የምትናገር ከሆነ፣ ራሷንና ጓደኞቿን ወይም ራሷን በብዙ ቁጥር የምታመለክት ከሆነ ፥ እንደ “ደስ ተሰኝተናል” … “ሐሴት እናደርጋለን” … “እንደሰት” የማያካትት ይሆናል።
“በመስኮቱ በኩል አተኩሮ ይመለከታል”
“በርብራቡ መካከል ሰረቅ አድርጎ ያያል ”
ረዘም ረዘም ያሉ እንጨቶችን አንድ ላይ በመሰካካት የተሰራ የመስኮት ወይም ሌላ በር መከለያ ነው። ርብራብ ሰዎች አጮልቀው ማየት የሚችሉበት ክፍተት አለው።
ይህ ሐረግ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች ሴቲቱ “የኔ ፍቅር” ብትለው በይበልጥ የተለመደው አገላፅ ይሆናል። ይህንን በመኃልይ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
“የኔ ፍቅር ከአልጋሽ ተነሺ”
“አንቺ፣ የምወድሽ”። ይህንን በመኃልይ 1፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“በጥሞና አድምጪ” ወይም “ልናገር ያለሁት ጠቃሚ ነገር ነው”። በቋንቋህ አድማጭ በጥሞና እንዲያዳምጥ የሚያሳስበውን ቃል መጠቀም ትችላለህ።
በክረምት ከቤት ውጪ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ለመፈጸም እጅግ ቀዝቃዛና እርጥበታማ ነው፣ ነገር ግን የቅዝቃዜውና የእርጥበቱ ጊዜ አልፏል።
ክረምት እፅዋት የማያድጉበትና ሰዎች ቤታቸው ውስጥ ለመቆየት የሚመርጡበት የአመቱ ቀዝቃዛ ወቅት ነው። በዓመቱ ውስጥ ስላለው ስለዚያ ወቅት በቋንቋህ መጠቀም ትችላለህ።
በእስራኤል ዝናብ የሚዘንበው በክረምት ብቻ ነው። እዚህ ጋ የተገለፀው የሚያረሰርስ የሙቀት ወቅት ዝናብ ሳይሆን ደስ የማይልና ቀዝቃዛ ዝናብ ነው።
“ሰዎች አበቦቹን ማየት ይችላሉ”
“በዚህ ምድር ሁሉ ላይ”
ለውበት ወይም ብዙ ፍሬ እንዲያፈራ የተክል ቅርንጫፎችን መግረዝ
“ወፎች እንዲዘምሩ”
ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች የእርግቦቹን ድምፅ መስማት ይችላሉ” ወይም “እርግቦቹ ድምፃቸውን እያሰሙ ነው”
ዛፊቱ ፍሬዋን በራሷ እንዲበስሉ እንዳደረገቻቸው ተነግሮላታል። ይህ የጋራ ነጠላ ሲሆን በብዙ ቁጥር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በዛፉ ላይ ያሉት በለሶች በስለዋል”
“ወይኖቹ እያበቡ ነው” ወይም “ወይኖቹ አበባ አላቸው”
“እነርሱ” የሚለው ቃል በወይኑ ላይ ሆነው ያበቡትን ያመለክታል።
“ጣፋጭ ሽታቸው”
“አንቺ የምወድሽ”፤ ይህንን በመኃልይ 1፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ሰውየው እየተናገረ ነው።
እስራኤላውያን እርግቦችን አስደሳች ድምፅ ያላቸው ውብ ወፎች እንደሆኑ ያስቡ ነበር። ሰውየው የሴቲቱ ፊት እና ድምፅ ያማረ እንደሆነ ያስባል። አንዲትን ሴት “እርግብ” ብሎ መጥራት ቅር የሚያሰኛት ከሆነ ዘይቤአዊውን አነጋገር ልትተወው ትችላለህ። አ.ት፡ “የእኔ ውብ ሴት”
ሰዎችን ለመሸሸግ የሚያስችል ስፋት ያለው በተራራ አለቶች ጎን ያለ ስንጥቅ
“በተራሮች ጎን ያሉ ቀጥ ያሉ አለቶች”
አንዳንድ ትርጉሞች ይህንን “ገፅታሽ” ወይም “ቅርፅሽ” ወይም “አንቺ የምትመስይው” ብለው ይተረጉሙታል።
ይህ ሴቲቱ ከአንድ በላይ ለሆኑ ወንዶች የምትናገር ይመስል ብዙ ቁጥር ነው፤ ነገር ግን አብዛኛዎቹ ትርጉሞች ለሰውየው እንደምትናገር አድርገው ይተረጉሙታል፣ ስለዚህ በነጠላ ልትተረጉመው ትችላለህ።
እነዚህ እንስሶች ትናንሽ ውሾችን የሚመስሉ ሲሆኑ በፍቅር ስነ-ግጥም ውስጥ ብዙ ጊዜ ወጣት ሴትን ሊያባልጉ የሚችሉ ጉጉ ወጣት ወንዶችን እንዲወክል ጥቅም ላይ ውለዋል።
“እኛ” እና “ለኛ” የሚሉት ቃላት ሊሆኑ የሚችሉት 1) በመኃልይ 1፡4 እንዳለው ሌላውን ሳይሆን ሴቲቱን ራሷን የሚያመለክት ወይም 2) ሴቲቱንና ሰውየውን የሚያካትት ወይም 3) ሌሎችን ሳያካትት ሴቲቱንና የተቀሩትን ቤተሰቦቿን የሚያመለክት ይሆናል።
ሌላው ትርጉም ሊሆን የሚችለው “የጫካ ውሻ” ነው። የጫካ ውሻ ረጃጅም እግሮች ያሉት ቀጭን የውሻ አይነት ነው።
ቀበሮዎች ጉድጓድ በመቆፈርና የወይን ፍሮዎችን በመብላት የወይን ተክሎችን ያበላሻሉ። ይህ ወጣት ሴቶችን የሚያባልጉ ወጣት ወንዶችን የሚገልፅ ዘይቤአዊ አነጋገር ሊሆን ይችላል።
ይህ የሚያመለክተው የወይኑ ቦታ ጤናማ እንደሆነና ወይኑም ማፍራቱን ነገር ግን ለመበላት ዝግጁ አለመሆናቸውን ያመለክታል። ይህ ለማግባትና ልጆችን ለመውለድ የደረሰችን ወጣት ሴት የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ሊሆን ይችላል።
“ውዴ የኔ ነው”
ይህ ሐረግ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች ሴቲቱ “የኔ አፍቃሪ” ብትለው በይበልጥ የተለመደ ይሆን ይሆናል። ይህንን በመኃልይ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
“እኔ የእርሱ ነኝ”
“ይመግባል” ወይም “ሳር ይበላል”። ሴቲቱ ሰውየውን በአበቦች መሐከል እፅዋትን እንደሚመገብ “ሚዳቋ ወይም የአጋዘን ግልገል” አድርጋ ትናገራለች። መሰማራት ምናልባት የግብረ ሥጋ ግንኙነት መፈጸምን የሚገልፅ ዘይቤአዊ አነጋገር ሊሆን ይችላል።
ብዙ ውሃ ባለበት ቦታ የሚበቅሉ ባለጣፋጭ ሽታ አበቦች። በመኃልይ 2፡1 እንዳለው “ውብ አበቦች” ብለህ በብዙ ቁጥር ተርጉመው።
ፀሐይ የምትወጣበት የቀኑ ክፍል
ሴቲቱ ጥላዎቹ ከፀሐይ ብርሐን እየሸሹ እንዳሉ አድርጋ ትገልፃቸዋለች። አ.ት፡ “ጥላዎቹ ጠፍተዋል”
ይህንን በመኃልይ 2፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እነዚህ እንስሶች አጋዘን የሚመስልና በፍጥነት የሚንቀሳቀስ እንስሳ ነው። በመኃልይ 2፡7 ላይ እንዳለው “ሚዳቋዎች” በነጠላ ቁጥር ተርጉመው።
ጎልማሳ ወንድ አጋዘን
“አለታማ ተራሮች” ወይም “ አስቸጋሪ ተራሮች”
“ከእርሱ ጋር ለመሆን ታላቅ ምኞት ነበረኝ … የምወደው፣ ነገር ግን እርሱ በዚያ አልነበረም”
ነፍስ የሰውን ሁለንተና የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። እዚህ ጋ “የእኔ ፍቅር” ከሚለው ይልቅ ሴቲቱ ለሰውየው ስላላት ፍቅር ጠንከር ባለ አገላለጽ ያመለክታል።
“በከተማው መሐል እዘዋወራለሁ”
“አደባባዮች” የሚለው ቃል ጎዳናዎች ወይም መንገዶች የሚገናኙበትን መሐል ከተማ ያመለክታል። አብዛኛውን ጊዜ ሰዎች ዕቃዎቻቸውን የሚሸጡበት አካባቢና ሰዎች ለመነጋገር የሚገናኙበት ስፍራ ነው።
“ላገኘው”
በምሽት የሕዝቡን ደኅንነት ለመጠበቅ በከተማይቱ የጥበቃ ሥራ ላይ የተሰማሩ ሰዎች
“በከተማይቱ ዙሪያ በቅጥሩ ላይ ይመላለሱ የነበሩ”
ነፍስ የሰውን ሁለንተና የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። እዚህ ጋ “የእኔ ፍቅር” ከሚለው ይልቅ ሴቲቱ ለሰውየው ስላላት ፍቅር ጠንከር ባለ አገላለጽ ያመለክታል። መኃልይ 3፡1ን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“የመኝታ ክፍል”
ይህ ስለ እናቷ የምትናገረው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው።
ይህንን ቁጥር በመኃልይ 2፡7 ባለው መልክ ተርጉመው
“የኢየሩሳሌም ወጣት ሴቶች”፣ እነዚህ ወጣት ሴቶች በዚያ ስላልነበሩ ሊሰሟት አይችሉም፣ ነገር ግን ሴቲቱ እንዳሉና ሊሰሟት እንደሚችሉ ቆጥራ ትናገራለች።
ምንም እንኳን የኢየሩሳሌም ሴቶች ልጆች በዚያ ኖረው የሚሰሟት ባይሆኑም ቃል ኪዳናቸውን ስለማፍረሳቸው ሚዳቋዎችና ሴት አጋዘኖች እንደሚቀጧቸው ሴቲቱ ትነግራቸዋለች።
አጋዘን የሚመስሉና በፍጥነት የሚንቀሳቀሱ እንስሳት
ሴት አጋዘን
“በገጠራማ አካባቢ የሚኖሩ”፣ ይህ ያልታረሰውን መሬት ያመለክታል።
እዚህ ጋ “ፍቅር” በተኛና ሊቀሰቅሱት በማይፈልግ ሰው ተመስሎ ተነግሮለታል። ይህ የአነጋገር ዘይቤ በግብረ ሥጋ ግንኙነታቸው እስኪረኩ ድረስ መታወክ የማይፈልጉትን ወንዱንና ሴቲቱን ይወክላል። አ.ት፡ “በግብረ ሥጋ ግንኙነታችን እስክንረካ ድረስ አያውኩንም”።
በቋንቋህ ሰዎችን ከእንቅልፋቸው ለመቀስቀስ የምትጠቀመው አንድ ቃል ብቻ ከሆነ የእንግሊዝኛ ቃላቱን ልታጣምራቸው ትችላለህ። አ.ት፡ “አትቀስቅሱት”።
የመጽሐፉ ሦስተኛው ክፍል እዚህ ጋ ይጀምራል። ክፍሉ የሰለሞንን አልጋ ከምድረ በዳው ወደ ኢየሩሳሌም ተሸክመው በሚሄዱ ስልሳ ሰዎች ገለጻ ይጀምራል።
በቡድን የሆኑ ሰዎች ከምድረ በዳው ወደ ኢየሩሳሌም ይጓዛሉ። በዮርዳኖስ ሸለቆ ያለው ምድረ በዳ ዝቅ ያለ ስለሆነና ኢየሩሳሌም በተራሮች ላይ ስለምትገኝ ወደ እርሷ ለመድረስ ወደ ላይ መውጣት አለባቸው።
በርካታ ትርጉሞች ይህንን “ያ ማነው” ብለው ይተረጉሙታል
ሕዝቡ በሚጓዙበት ጊዜ ብዙ አቧራ ወደ አየር ያስነሡ ስለነበር ከሩቅ ጢስ መስሎ ይታይ ነበር።
“በከርቤና በዕጣን ጣፋጭ ሽታ”
“ለሽቱነት ተቀምመዋል” የሚሉትን ቃላት ቀደም ካለው ሐረግ ይገነዘቧቸዋል። እዚህ ጋ ሊደገሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “ነጋዴዎች በሚሸጧቸው ቅባቶች ሁሉ ለሽቱነት ተቀምመዋል” ወይም “ነጋዴዎች ከሚሸጧቸው ጣፋጭ ሽታ ካላቸው ቅባቶች ሁሉ ጋር”።
ጠጣር የሆነውን አንዳች ነገር በመፍጨት የሚሠራ ደቃቅ ብናኝ
“በጥንቃቄ አድምጡ” ወይም “የምነግራችሁ ጠቃሚ የሆነ ጉዳይ ነው”። በቋንቋህ አድማጭህ በጥንቃቄ ሊሰማህ የሚያስችለውን ቃል መጠቀም ትችላለህ። አሁን ተናጋሪው በቁጥር 6 ላይ ላለው ጥያቄ መልስ ያገኛል።
ይህ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ተሸክመው ሊወስዱት የሚችሉትን አልጋ ከነአልጋ ልብሱ ያመለክታል።
እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚያመለክቱት እነዚያኑ ስልሳ ሰዎች ነው። ሁለተኛው ሐረግ “ጦረኞች” የተባሉት “የእስራኤል ወታደሮች” መሆናቸውን ያብራራል።
የሚዋጉ ሰዎች
በመኃልይ 3፡6 የሰለሞንን አልጋ ከምድረ በዳው ወደ ኢየሩሳሌም ስለተሸከሙት ስልሳ ሰዎች የተጀመረው ገለጻ ይቀጥላል።
የአልጋው ገለጻ ራሱ ቁጥር 9 ላይ ይጀምራል። በቋንቋህ ዳራዊ መረጃን የሚያሳይ ቃላት ልትጠቀም ትችላለህ።
“ጦርነቶችን በሚገባ መዋጋት ይችላሉ”
በእነርሱ ላይ ታጥቋል “እነርሱን መዋጋት ይችል ዘንድ”
የነገር ስም የሆነው “ሽብር” ሌሎችን በማጥቃት የሚያስፈራሩ ክፉ ሰዎችን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በሌሊት ሌሎችን የሚያጠቁ ክፉ ሰዎች”።
ይህ ታላላቅ ሰዎች የሚቀመጡበት ወንበር ወይም የሚጋደሙበት መከዳ ነው። ሰዎች ሊሸከሙት በሚያስችላቸው ረጃጅም መሸከሚያዎች ላይ ያንጠለጥሉታል።
ስለ አልጋው በመኃልይ 3፡9 የጀመረው ገለጻ ይቀጥላል።
“የ” የሚያመለክተው የንጉሥ ሰለሞንን ከነተቀማጩ ሊሸከሙት የሚያስችለውን ወንበር ነው።
“መደገፊያዎች” የሚለው ቃል በወንበሩ ዙሪያ ያለውን የጨርቁን ድንኳን በመደገፍ የሚቆሙትን ከብር ወይም ከእንጨት ተሠርተው በብር የሚለበጡትን ቋሚዎች ያመለክታል።
“ውስጠኛው ክፍሉ”
ተስማሚ ትርጉሞቹ 1) “በፍቅር” የሚለው ቃል ሴቶቹ ለሰለሞን ያላቸውን ፍቅር ለማሳየት ከነተቀማጩ የሚሸከሙበትን ወንበር በልዩ ሁኔታ ማስዋባቸውን ያመለክታል ወይም 2) “በለፋ ቆዳ” የሚሉት ናቸው።
“እናንተ በጽዮን የምትኖሩ ወጣት ሴቶች”
“ንጉሥ ሰለሞንን እዩት”፣ “አተኩሮ መመልከት” የሚለው ሐረግ አንድን ሰው ወይም አንድን ነገር በብርቱ ስሜት ለረጅም ጊዜ ማየትን ያመለክታል።
“አክሊሉን ለብሶ”
“ልብ” የሚለው ቃል የሰውን ሁለንተና የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የእውነት ደስ በተሰኘበት ቀን” ወይም “በሕይወቱ ደስ የተሰኘበት ቀን”።
ሊሆኑ ከሚችሉት አንዱ፣ ሰውየው የሴቲቱ ነጭ የአይን ኳሶች ወይም የአይኗ ቅርፅ እንደ እርግብ ቅርፅ መሆናቸውን እየተናገረ ይሆናል። ሌላው ሊሆን የሚችለው፣ እስራኤላውያን እርግቦች ገሮችና ለስላሳ ወፎች እንደሆኑ ያስቡ ነበር፣ ሰውየውም የሴቲቱ አይኖች ውብ እንደሆኑ ያስባል ምክንያቱም ሴቲቱ እርሱን የምታይበት አስተያየት ገር እንደሆነች እንዲያስብ አድርጎታል።
“አንቺ የምወድሽ”፤ ይህንን በመኃልይ 1፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
በእስራኤል ያሉ ፍየሎች ብዙ ጊዜ ቀለማቸው ጥቁር ነበር። የሴቲቱም ፀጉር ጥቁር ሳይሆን አይቀርም። ፍየሎቹ ጥቁር እንደነበሩ መግለፅ ያስፈልግህ ይሆናል ወይም አንባቢው ሊረዳው የሚችል ጥቁረት እና ውበትን የሚያመለክት ሌላ የንፅፅር ቃል መጠቀም ትችላለህ። ሰዎች የገለዓድ ተራራ ለምና ውብ እንደሆነ ያስቡ ነበር። ተናጋሪው ሴቲቱ ውብ እንደሆነችና የልጆቹ እናት ለመሆን ዝግጁ እንደሆነች ቆጥሯል። ከፍየሎቹ ጋር ያለውን ንፅፅር ካስወገድከው የተራራውንም ንፅፅር ማስወገድ ይኖርብሃል። አ.ት፡ “ጸጉርሽ ከለም መሬት በላይ እንዳለው የጥቁር ደመና ማዕበል ነው”።
በጎች ከተሸለቱ በኋላ ይታጠባሉ፤ ቆዳቸውም በጣም ነጭ ሆኖ ይታያል። የሴቲቱም ጥርሶች ነጫጭ ናቸው።
ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች ሱፋቸውን የሸለቷቸውን የሴት በግ መንጋ”
ሴቶቹ በጎች ከውሃው ውስጥ ወጥተው እየመጡ ነው። አ.ት፡ “ሰዎች ካጠቧቸው በኋላ ከውሃው ወጥተው እየመጡ ነው”
በጎች አብዛኛውን ጊዜ በአንዴ ሁለት ግልገሎችን ይወልዳሉ። እነዚህ መንታዎች ብዙውን ጊዜ ይመሳሰላሉ። እያንዳንዱ የሴቲቱ ጥርስ በሌላ ጎን ካለው ጋር እኩል ነው።
እያንዳንዱ የሴቲቱ ጥርስ በሌላ ጎን ካለው ጋር እኩል ነው። ከጥርሶቿ አንድም የወለቀ የለም።
የቅርብ ሰው የሞተበት
ሰውየው ሴቲቱን ማድነቁን ይቀጥላል
ደማቅ ቀይ ውብ ቀለም ነው፤ ደማቅ ቀይ ክር ደግሞ በጣም ውድ ነበር። የሴቲቱ ከንፈሮች ቀይ ነበሩ። አ.ት፡ “እንደ ደማቅ ቀይ ክር ብስል ቀይ ናቸው” ወይም “ቀይና በጣም ውቦች ናቸው”።
ከደም ቀለም ጋር የሚመሳሰል ደማቅ ቀይ ቀለም
“ያማረ ነው”
ሮማኖች ደማቅ ቀይ፣ ክብ እና ለስላሳ ናቸው። ሰውየው የሴቲቱ ጉንጮች ውቦችና እርሷም ጤነኛ መሆኗን እንደሚያሳዩ ያስባል። አ.ት፡ “እንደ ሁለት የሮማን ክፋዮች ቀይና ክብ ናቸው” ወይም “ቀይ፣ ሙሉና ጤናማ ናቸው”
ይህንን በመኃልይ 4፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ሰውየው ሴቲቱን ማድነቁን ቀጥሏል።
ይህ እውነተኛ ግምብ ስለመሆኑ የሚያውቅ የለም። ግምብ ማለት ረጅምና ቀጭን ሕንጻ ሲሆን ዳዊት የገነባው መባሉ ውብ መሆኑን ያሳያል። ሰውየው የሴቲቱ አንገት ረጅም፤ ቀጭንና ውብ እንደሆነ ያስባል። አ.ት፡ “አንገትሽ እንደ ዳዊት ግምብ ረጅምና ያማረ ነው”
“ዳዊት የገነባው”
ሴቶች ሙሉ አንገታቸውን የሚሸፍን የአንገት ሀብል ከጌጣጌጥ ድርድር ጋር ነበራቸው። ሰውየው እነዚህን የጌጣጌጥ ድርድሮች በግምቡ ላይ ካሉት የድንጋይ ድርድሮች ጋር ያነጻጽራቸዋል።
ሰውየው በሴቲቱ የአንገት ሀብል ላይ ያሉትን ጌጣጌጦች በግምቡ ላይ ከተንጠለጠሉት ጋሻዎች ጋር ያነጻጽራቸዋል። የአንገት ሀብሏ አንገቷ ላይ ብዙ ዙር ዞሮ ይሆናል።
“1,000” ጋሻዎች
“የብርቱ ጦረኞች የሆኑ ጋሻዎች ሁሉ”
“ሁለት” የሚለው ቃል አላስፈላጊና ያለቦታው የገባ መስሎ ከታየህ ልታስወግደው ትችላለህ።
ሰውየው የሴቲቱ ጡቶች ተመሳሳይ፤ ለስላሳና ምናልባትም ትንንሽ እንደሆኑ ያመለክታል።
ሁለት ልጆችን በአንድ ጊዜ የወለደች እናት፤ ልጆቹ መንታ ይባላሉ።
አጋዘን የሚመስልና በፍጥነት የሚንቀሳቀስ እንስሳ ነው። ”አጋዘኖች” በመኃልይ 2፡7 እንዳለው በነጠላ ቁጥር ተርጉመው።
“በተዋቡ አበቦች መካከል እየተመገበ”፤ ሰውየው “በተዋቡ አበቦች መካከል እየጋጠ” የሚለው የግብረ ሥጋ ግንኙነት መፈጸምን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር መሆኑ የሚታወቅ ቢሆንም፤ እነዚህ ቃላት ምንን እንደሚያመለክቱ ግልፅ አይደለም። ቃል በቃል ቢተረጎሙ የተሻለ ይሆናል።
ብዙ ውሃ ባለበት ስፍራ የሚበቅሉ መልካም መዓዛ ያላቸው አበቦች። በመኃልይ 2፡1 ላይ እንዳለው “አበባ” የሚለውን በብዙ ቁጥር ተርጉመው።
ሰውየው ሴቲቱን ማድነቁን ይቀጥላል።
በመኃልይ 2፡17 ያለውን ስንኝ እንደተረጎምከው በተመሳሳይ ቃላት ተርጉማቸው።
የ”ከርቤ ተራራ” እና “የዕጣን ኮረብታ” የሴቲቱን ጡቶች የሚገልፁ ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው። አ.ት፡ “የከርቤና የዕጣን ሽታ ያለባቸውን ተራሮች ወደሚመስሉት ጡቶችሽ ተጠግቼ እተኛለሁ” ወይም “ጣፋጭ ሽታ ወዳላቸው ጡቶችሽ ተጠግቼ እተኛለሁ” ወይም “ጣፋጭ ሽታ ወደሚሸቱት ተራሮች እሄዳለሁ”
“ከከርቤ የተሠራ ተራራ” ወይም “ከርቤ የሚበቅልበት ተራራ”
“ከሚጨሰው የእጣን ጭስ የተነሳ በአየሩ ውስጥ የጭስ ደመና ያለበት ኮረብታ”
“ሁሉም ክፍልሽ ውብ ነው” ወይም “ሁለመናሽ ውብ ነው”
“አንቺ የምወድሽ”፣ ይህንን በመኃልይ 1፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ምንም የሚነቀፍ ነገር የለብሽም”
ሰውየው ለሴቲቱ መናገሩን ይቀጥላል። እርሱ ሰው በማይኖርበት፣ አደገኛና እንግዳ በሆነ ቦታ ያሉ ይመስል የግብረ ሥጋ ግንኙነት ለመፈጸም ነጻ ያለመሆናቸውን ይናገራል።
“ከሊባኖስ ወዲያ”
ይህ የዕብራይስጡ ቃል ያገባችን ሴት ወይም አንድ ሰው ወንድ ልጁን ለመዳር ያዘጋጃትን ሴት ይወክላል። በቋንቋህ ውስጥ ባል ለሚስቱ ሊጠቀም የሚችለው ጨዋነት ያለው ቃል ካለና እስካሁን በዚህ መጽሐፍ ካልተጠቀምክበት እዚህ ጋ ልትጠቀምበት ትችላለህ። ካልሆነም ባል ለሚስቱ ሊጠቀምበት የሚችለውን ሌላ የጨዋነት ቃል መጠቀም ትችላለህ።
በሰሜን እስራኤል የሚገኝ የተራራ ስም
በአማና እና አርሞንዔም አቅራቢያ ያለ ተራራ ስም ነው። አንዳንድ ሰዎች ይህ ራሱን አርሞንዔም ተራራን እንደሚያመለክት ያስባሉ።
እንደ ጎሬ ያለ ቦታ ወይም የተቦረበረ መሬት ሆኖ አንበሶችና ነብሮች የሚኖሩበት
ሰውየው ለሴቲቱ መናገሩን ይቀጥላል።
የዚህ ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1) “አሁን ልቤ ሙሉ በሙሉ ያንቺ ነው” ወይም 2) “ካንቺ ጋር የግብረ ሥጋ ለመፈጸም አጥብቄ እፈልጋለው” ናቸው።
ይህ የፍቅር አነጋገር ነው። በመሠረቱ እነርሱ ወንድምና እህት አይደሉም። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ ፍቅር”
ይህ የዕብራይስጡ ቃል ያገባችን ሴት ወይም አንድ ሰው ወንድ ልጁን ለመዳር ያዘጋጃትን ሴት ይወክላል። በቋንቋህ ውስጥ ባል ለሚስቱ ሊጠቀም የሚችለው ጨዋነት ያለው ቃል ካለና እስካሁን በዚህ መጽሐፍ ካልተጠቀምክበት እዚህ ጋ ልትጠቀምበት ትችላለህ። ካልሆነም ባል ለሚስቱ ሊጠቀምበት የሚችለውን ሌላ የጨዋነት ቃል መጠቀም ትችላለህ። ይህንን በመኃልይ 4፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
x
“ልቤ፤ ማድረግ የሚኖርብሽ አንዴ ብቻ እኔን መመልከት ወይም አንድ ጌጥ ማሳየት ነው፝፝።” የሴቲቱ ዐይንና ጌጣጌጧ ሰውየውን ወደርሷ ስቧል።
ይህ የአንገት ሀብል በአንገቷ ላይ ደጋግሞ ተጠምጥሞ ይሆናል።
ሰውየው ለሴቲቱ መናገሩን ይቀጥላል።
“ፍቅርሽ ግሩም ነው”
ይህ የፍቅር አነጋገር ነው። በመሠረቱ እነርሱ ወንድምና እህት አይደሉም። ይህንን በመኃልይ 4፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ ፍቅር”
ይህ የዕብራይስጡ ቃል ያገባችን ሴት ወይም አንድ ሰው ወንድ ልጁን ለመዳር ያዘጋጃትን ሴት ይወክላል። በቋንቋህ ውስጥ ባል ለሚስቱ ሊጠቀም የሚችለው ጨዋነት ያለው ቃል ካለና እስካሁን በዚህ መጽሐፍ ካልተጠቀምክበት እዚህ ጋ ልትጠቀምበት ትችላለህ። ካልሆነም ባል ለሚስቱ ሊጠቀምበት የሚችለውን ሌላ የጨዋነት ቃል መጠቀም ትችላለህ። ይህንን በመኃልይ 4፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ፍቅርሽ ከወይን ጠጅ ይልቅ እጅግ የተሻለ ነው”። ተመሳሳዩን ሐረግ በመኃልይ 1፡2 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ግሱ ምናልባት ቀደም ብሎ ካለው ሐረግ ወስዶ ይሆናል። አ.ት፡ “ከየትኛውም ቅመም ይልቅ የሽቱሽ መዓዛ እጅግ የተሻለ ነው”
እነዚህን ቃላት በመኃልይ 1፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት።
መልካም ሽታ ወይም ጣዕም ያላቸው የደረቁ እፅዋት ወይም ዘሮች
ማር ትርጓሜዎች ሊሆኑ ለሚችሉ ለሚከተሉት 1) የሴቲቱን የአሳሳም ጣፋጭ ጣዕም ወይም 2) የሴቲቱን ቃላት ለማመልከት የዋለ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው።
“ወተትና ማር” በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተለመደ ሐረግ ስለሆነ ቃል በቃል መተርጎም አለብህ። ትርጉሞች ሊሆኑ የሚችሉት ማር የሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር 1) የሴቲቱን የአሳሳም ጣፋጭ ጣዕም 2) የሴቲቱን ቃላት ሊሆን ይችላል። ወተት የምቾት፤ ሰዎች ሕይወትን ለማጣጣም የሚኖሯቸውን በርካታ ነገሮች የሚገልፅ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። ሴቲቱ ሰውየውን ስትስመው፣ እርሱ ሕይወትን ያጣጥማል።
“የልብስሽ ሽታ እንደ ሊባኖስ ሽታ ነው”። በሊባኖስ ብዙ የጥድ ዛፎች ይበቅሉ ነበር። የጥድ ዛፎች በጣም ጥሩ ሽታ አላቸው፤ በመሆኑም፣ሊባኖስ ንጹሕና ጣፋጭ ሽታ ሳይኖራት አልቀረችም።
ሰውየው ሴቲቱን ማድነቁን ቀጥሏል።
ይህ የፍቅር አነጋገር ነው። በመሠረቱ እነርሱ ወንድምና እህት አይደሉም። ይህንን በመኃልይ 4፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ ፍቅር”
ይህ የዕብራይስጡ ቃል ያገባችን ሴት ወይም አንድ ሰው ወንድ ልጁን ለመዳር ያዘጋጃትን ሴት ይወክላል። በቋንቋህ ውስጥ ባል ለሚስቱ ሊጠቀም የሚችለው ጨዋነት ያለው ቃል ካለና እስካሁን በዚህ መጽሐፍ ካልተጠቀምክበት እዚህ ጋ ልትጠቀምበት ትችላለህ። ካልሆነም ባል ለሚስቱ ሊጠቀምበት የሚችለውን ሌላ የጨዋነት ቃል መጠቀም ትችላለህ። ይህንን በመኃልይ 4፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ማንም ሊገባበት የማይችል የአትክልት ስፍራ”። የአትክልት ስፍራው ለሴቲቱ፤ ቁልፉ ደግሞ ለድንግልናዋ ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው።
“መክደኛ ያለው ምንጭ”። ምንጩ ወይም የውሃው ጉድጓድ ሴቲቱን፤ ሽፋኑ ደግሞ ድንግልናዋን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው።
ቅርንጫፎች ወይም የወንዝ መውረጃዎች የሴቲቱን የሰውነት ክፍል በጨዋ አነጋገር የሚገልጹ ናቸው። የእነዚህ ቃላት አጠቃቀም ቅር የሚያሰኝ ከሆነ የሰውን ሁለንተና መግለጽ በሚችል የተሻለ ምሳሌአዊ አነጋገር ተርጉመው።
ብዙ ዛፎች በአንድ ላይ የሚበቅሉበት ስፍራ
“ምርጥ ከሆኑ የፍራፍሬ አይነቶች ጋር”
ሰዎች ቆዳቸውን ለማለስለስና መልካም መዓዛ እንዲኖራችው የሚጠቀሙበትን ዘይት የሚሰጥ ተክል። ይህንን በመኃልይ 1፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ሰዎች እንደ ሽቱ የሚጠቀሟቸው ትናንሽ የበረሃ ዛፎች። ይህንን በመኃልይ 1፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ከአንድ ዓይነት አበባ መሐሉ ላይ ከሚገኝ ቢጫ የደረቀ ክፍል የሚገኝ ቅመም
ሰዎች የቅባት ዘይት ለመስራት የሚጠቀሙበት መልካም መዓዛ ያለው ተክል
ሰዎች ለማብሰል ከሚጠቀሙበት ዛፍ ቅርፊት የሚገኝ ቅመም
እንደተረጎምከው ተመልከት።
ጣፋጭ ሽታ ያለው፣ ሰፊ ቅጠል ያለው የተክል ዓይነት
“ምርጥ የሆኑ ቅመሞች ሁሉ”
ሰውየው ሴቲቱን ማድነቁን ይቀጥላል።
“በአትክልት ቦታ ያለ ምንጭ ነሽ”። በአትክልት ቦታ የሚገኝ ምንጭ ሰዎች ለመጠጣት የሚወዱትን ጣፋጭና ንፁህ ውሃ ይሰጣል። ሰውየው በሴቲቱ አጠገብ በመሆኑ ይደሰታል።
ለመጠጥ ጥሩ የሆነ ውሃ
ሊባኖስ በዛፍ የተሸፈኑ ተራሮች ስላነበሯት ከሊባኖስ የሚወርዱት ምንጮች ንጹሕና ቀዝቃዛ ነበሩ።
ሴቲቱ የሰሜኑ እና የደቡቡ ንፋስ ሰዎች እንደሆኑ አድርጋ ትናገራለች። አ.ት፡ “የሰሜኑ ንፋስና የደቡቡ ንፋስ መጥተው ቢነፍሱ እወዳለሁ”
“የሰሜን ንፋስ መንፈስ ጀምር”
የአትክልት ስፍራው መልካም ሽታ ባላቸው ቅባቶች የተቀባውን የሴቲቱን ገላ የሚገልጽ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው (መኃልይ 4፡14) ።
“መልካም ሽታቸውን ይልቀቁ”
ሴቲቱ ሰውየው አብሯት እንዲተኛ እየጋበዘችው ነው።
ይህ ሐረግ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች ሴቲቱ “የኔ አፍቃሪ” ብትለው በይበልጥ የተለመደ ይሆን ይሆናል። ይህንን በመኃልይ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
“ግሩም ፍሬ”
x
ተናጋሪው የሴቲቱ አፍቃሪ መሆኑ ግልጽ ነው።
“የአትክልት ቦታ” የሚለው ቃል ሴቲቱን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። በመጨረሻም ሰውየው ከሴቲቱ ጋር ባደረጉት የግብረ ሥጋ ግንኙነት በሚገባ መርካት ችሎአል።
ይህ ማፍቀርን የሚያመለክት የአነጋገር ዘይቤ ነው። በእርግጥ እነርሱ ወንድምና እህት አይደሉም። መኃልይ 4፡9ን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልክት። አ.ት፡ “የእኔ ተወዳጅ” ወይም “የእኔ ተፈቃሪ”።
ይህ የዕብራይስጡ ቃል የተዳረችን ሴት ወይም ለልጁ ሚስት ያጨለትን ሰው ያመለክታል። በቋንቋህ በዚህ መጽሐፍ ጥቅም ላይ ያልዋለ፣ ባል ለሚስቱ የሚጠቀምበት ትህትናን የተላበሰ ቃል ካለ እዚህ ጋ ልትጠቀምበት ትችላለህ። ካልሆነም አንድ ሰው ከሚስቱ ጋር ሊጠቀም የሚችልበትን ሌላ የትኛውንም ትህትና የተላበሰ ቃል መጠቀም ትችላለህ። መኃልይ 4፡9ን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እነዚህ ሁሉ ሰውየው በሴቲቱ አካል የሚደሰትባቸው ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው (መኃልይ 1፡13፣ 2፡4፣ 4፡11 እና 4፡14)።
ጠንካራ ሽታ ወይም ጣዕም ያላቸው ተክሎች
መብላትና መጠጣት የግብረ ሥጋ ግንኙነት የመፈጸም ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው። አ.ት፡ “በሚገባ እስክትረኩ ድረስ የግብረ ሥጋ ግንtttttኙነት ፈጽሙ … የግብረ ሥጋ ግንኙነት ፈጽሙ”
የመጽሐፉ አራተኛው ክፍል እዚህ ጋ ይጀምራል።
ወጣቷ ሴት ሕልሟ በሁለት የተለያዩ መንገዶች እንዲተረጎሙ ጨዋነት ያለበትን ቃል በመጠቀም ትገልጻለች፤ 1) ሴቲቱ፣ ሰውየው በምሽት ሊጎበኛት ወደ ቤቷ ስለመጣበት ሕልም ትገልጻለች፤ ደግሞም 2) ሴቲቱ ከሰውየው ጋር መተኛት ስለመጀመሯ ያየችውን ሕልም ትገልጻለች።
ልብ የአሳብና የስሜት ማዕከል ነው። አ.ት፡ “ነገር ግን በሚገባ ማሰብ እችል ነበር” ወይም “ነገር ግን ይሰማኝ የነበረውን ስሜት ዐውቅ ነበር”
ሐረጉ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች “የእኔ አፍቃሪ” ማለቷ በይበልጥ የተለመደ ሊሆን ይችላል። መኃልይ 1፡13ን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
ይህ ማፍቀርን የሚያመለክት የአነጋገር ዘይቤ ነው። በእርግጥ እነርሱ ወንድምና እህት አይደሉም። መኃልይ 4፡9ን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልክት። አ.ት፡ “የእኔ ተወዳጅ” ወይም “የእኔ ተፈቃሪ”።
“እኔ የምወድህ”፣ መኃልይ 1፡9ን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህንን በመኃልይ 2፡14 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“የእኔ ፍጹም” ወይም “የእኔ ታማኝ” ወይም “የእኔ ንጹሕ”
የውሃ ጠብታዎች ወይም ሌሊቱ በሚቀዘቅዝበት ጊዜ የሚፈጠር እርጥበት
“ረጥቧል” የሚለውን ቃል ቀደም ብሎ ካለው ሐረግ መረዳት ይቻላል። እዚህ ጋ መደገም ይችላል። አ.ት፡ “ጸጉሬ በሌሊቱ እርጥበት ረጥቧል”
ሰውየው ሲናገር በሰማች ጊዜ ሴቲቱ በልቧ ያሰበችው ይህንን ነው። ሴቲቱ እንዲህ ብላ ታስብ ነበር ተብሎ ሊተረጎም ይችላል ወይም በተከፈተው ተለዋዋጭ ትርጉም (ዩ ዲ ቢ) እንዳለው ሴቲቱ ሁኔታውንና አሳቧን ብቻ መግለጽ ትችላለች። አ.ት፡ “ ‘ልብሴን አውልቄአለሁ … አቆሽሻለሁ? ብዬ አሰብኩ” ወይም “ልብሴን አውልቄአለሁ፣ እንደገና ልለብሰው አልፈልግም፤ እግሬን ታጥቤአለሁ፣ እንዲቆሽሽብኝ አልፈልግም”
ከላይነን ጨርቅ የሚሠራ፣ ሰዎች ከውስጥ የሚለብሱት ስስ ልብስ
ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እንደገና መልበስ አልፈልግም”
“እግር” ድብቅ የአካል ክፍሎችን እንዲያመለክት በጨዋነት የሚነገር ቃል ሆኖ ሳለ ይህኛው ቃል በቃል እግርን ሳያመለክት አይቀርም። ሴቲቱ በመታጠቧ ምክንያት ከግብረ ሥጋ ግንኙነት ከመራቅ ይልቅ ልታደርገው የፈለገች ትመስላለች።
ይህ በመግለጫነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እንዲቆሽሽብኝ አልፈልግም”።
ይህ ሐረግ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች “የእኔ አፍቃሪ” ማለቷ በይበልጥ የተለመደ ሊሆን ይችላል። መኃልይ 1፡13ን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
“የበር ቁልፍ”
እነዚህ የሴቲቱንና የሰውየውን አካላት የሚያመለክቱ ጨዋ አገላለጾች ቢሆኑም ቃል በቃል መተርጎማቸው የተሻለ ነው።
“ከፈሳሽ ከርቤ ጋር”
ሴቲቱ ሕልሟን መግለጿን ትቀጥላለች።
ይህንን በመኃልይ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ልብ የሰውን ሁለንተና የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ሲሆን መስመጥ፣ መጥለቅ የመድከም ወይም የማዘን ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በጣም አዝኜ ነበር”
በምሽት የሕዝቡን ደኅንነት ለመጠበቅ በከተማይቱ የጥበቃ ሥራ ላይ የተሠማሩ ሰዎች ናቸው። ይህንን በምዕራፍ 3፡3 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“በከተማይቱ ቅጥሮች ላይ ይመላለሱ የነበሩት”። ይህንን በመኃልይ 3፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ሴቲቱን አገኟት
“ደበደቡኝ” ወይም “ጎሰሙኝ”
“እንድቆስል አደረጉኝ”
“ቅጥሩን የሚጠብቁ ሰዎች”
ሰዎች ወደ ውጭ ሲወጡ በለበሱት ልብስ ላይ ደርበው የሚለብሱት ልብስ
ይህንን በምዕራፍ 2፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“የኢየሩሳሌም ወጣት ሴቶች”፣ እነዚህ ወጣት ሴቶች በዚያ የሉም፣ ሊሰሟትም አይችሉም፤ ነገር ግን ሴቲቱ እነርሱ እንዳሉና እንደሚሰሟት ቆጥራ ትናገራለች። ይህንን በመኃልይ 2፡7 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ሐረግ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች “የእኔ አፍቃሪ” ማለቷ በይበልጥ የተለመደ ሊሆን ይችላል። ይህንን በመኃልይ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
ሴቲቱ የኢየሩሳሌም ሴቶች ልጆች ለወዳጇ እንዲነግሩት የምትፈልገውን በጥያቄ መልክ ታቀርብላቸዋለች። አ.ት፡ “ለወዳጄ እንዲህ ብላችሁ እንድትነግሩት እፈልጋለሁ”
ሰውየውን ሕመም እስኪሰማት ድረስ እጅግ ትወደዋለች።
ይህ ቃል ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች ሌሎች ሴቶች እርሱን በሚመለከት “አፍቃሪሽ” ማለታቸው በይበልጥ የተለመደ ሊሆን ይችላል። በመኃልይ 1፡13 “ወዳጄ” የሚለውን ቃል እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“አንቺ ከሴቶች ሁሉ እጅግ የተዋብሽ ነሽ”። ይህንን በመኃልይ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ወዳጅሽን የተሻለ የሚያደርገው ምንድነው”
“ይህንን መሓላ እንድናደርግ ያስደረገሽ”
መሓላ በመኃልይ 5፡8
ይህ ሐረግ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች “የእኔ አፍቃሪ” ማለቷ በይበልጥ የተለመደ ሊሆን ይችላል። ይህንን በመኃልይ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
ሐረጉ የፊት ቆዳውን ያመለክታል። አ.ት፡ “ብሩህና ማራኪ የቆዳ ቀለም አለው”
“ፍጹም ጤነኛ” ወይም “ንጹሕ ነው”። ሰውየው ምንም እንከን የሌለበት የፊት ቆዳ አለው።
ጤናማ የሆነ የቀይ ዳማ
“ከ10,000ዎች የተመረጠው”። አ.ት፡ “ከማንም ይልቅ የተሻለ” ወይም “እንደ እርሱ ያለ ማንም የለም”።
የሰውየው ራስ ለሴቲቱ ከንጹሕ ወርቅ ይልቅ የከበረ ነው።
በጣም የጠቆረ ላባ ያለው ወፍ
ወጣቷ ሴት ሰውየውን መግለጿን ትቀጥላለች።
“ዓይኖቹ እንደ እርግቦች ናቸው” የሚለውን በመኃልይ 1፡15 እንዳለው አድርገህ ተርጉመው። 1) እስራኤላውያን እርግቦች ረጋ ያሉና ለስላሳ ወፎች እንደሆኑ ያስባሉ፣ ሴቲቱም ሰውየው ወደ እርሷ የሚያይበት አስተያየት ረጋ ያለ፣ ዓይኖቹም የተዋቡ እንደሆኑ ታስባለች። አ.ት፡ “ዓይኖቹ እንደ እርግብ ረጋ ያሉ ናቸው” ወይም 2) ሴቲቱ ስለ ሰውየው ነጩ የዓይን ኳስ ወይም ዓይኖቹ የእርግብ ቅርፅ እንዳላቸው እየተናገረች ነው የሚሉት ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች ናቸው።
እስራኤላውያን ረጋ ያለን ሰው በእርጋታ በሚወርድ ምንጭ አጠገብ እንደሚቀመጡ ረጋ ያሉ ወፎች የሚቆጥሩበት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው።
“በዝግታ የሚወርድ ውሃ”
ወተት የእርግቦቹን ነጭነት የሚገልጽ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “እንደ ወተት የነጡ እርግቦች” ወይም 2) ወተት የሰውየውን ነጭ የዐይን ክፍል የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የዐይን ብሌኖቹ በነጭ ወተት እንደ ታጠቡ እርግቦች ናቸው”
ዐይኖቹ ውቦች ናቸው። አንጥረኛ በጥንቃቄ ያስቀመጣቸው ባለ ፈርጥ የከበሩ ድንጋዮች የተዋቡ ናቸው።
ወጣቷ ሴት ሰውየውን መግለጿን ትቀጥላለች።
ይህ ጉንጮቹ የቅመማ ቅመም መደቦችን እንደሚመስሉ ያብራራል፣ ምክንያቱም ሁለቱም ጣፋጭ መዓዛቸውን ይለቃሉ።
ሰዎች ቅመማ ቅመሞችን የሚያበቅሉበት የአትክልት ስፍራ ወይም ከፊል የአትክልት ስፍራ። ቅመማ ቅመሞች ለሰዎች ደስታን ይሰጣሉ። የሰውየው አካል ለሴቲቱ ደስታን ይሰጣታል።
“ግሩም ሽታቸውን የሚሰጡ”
ሴቲቱ ምናልባት ከንፈሩ ውቦችና መልካም ሽታ ያላቸው በመሆናቸው ምክንያት ከተዋቡ አበቦች ጋር ታነጻጽራቸዋለች።
ይህንን በመኃልይ 2፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ምርጥ ከርቤ የሚያንጠባጥብ”፣ ከንፈሮቹ የረጠቡና እንደ ግሩም ከርቤ የሚሸቱ ናቸው።
ሴቲቱ ስለ ሰውየው መግለጫ መሰጠቷን ቀጥላለች።
“ክንዶቹ ሁለመናቸው ፈርጥ ያለባቸው የወርቅ ዘንግ ናቸው”። ሴቲቱ ይህንን ሥዕል የምትጠቀመው ክንዶቹ ያማሩና የከበሩ ናቸው ለማለት ነው። የመጀመሪያዎቹ አንባቢዎች ይህንን በዘይቤአዊ አነጋገር የወንድ አካል ክፍል አድርገው ሳይረዱ አልቀሩም (መኃልይ 5፡3ን ተመልከት)፣ ነገር ግን ይህንን በትርጉም ማሳየት አስቸጋሪ ይሆናል።
“ሆዱ ዕንቁ የሞላበት ልሙጥ የዝሆን ጥርስ ነው”። ሴቲቱ ሆዱ ያማረና የከበረ ነው ለማለት ይህንን ሥዕል ትጠቀማለች።
አጥንት የሚመስል፣ የእንስሳው ነጭ ጥርስ። ሰዎች የለሰለሱና የሚያብረቀርቁ የጥበብ ሥራዎችን ለመሥራት በዝሆን ጥርስ ይጠቀማሉ።
የከበሩ ድንጋዮች ሲሆኑ 1) ሰማያዊ ወይም 2) ንጹሕ ሰማያዊ ወይም ወርቃማ ናቸው።
ሴቲቱ ስለ ሰውየው መግለጫ መሰጠቷን ቀጥላለች።
ዕብነ በረድና ወርቅ ጠንካራና የተዋቡ ናቸው።
የተለያየ ቀለም ያለው ጠንካራ ድንጋይ ሲሆን ሰዎች በጣም ልሙጥ እንዲሆን ይወለውሉታል
“ሊባኖስን ይመስላል”። ሊባኖስ በርካታ ተራሮችና ጥዶች ያሉበት በጣም ውብ አካባቢ ነበር።
ሴቲቱ ስለ ሰውየው መግለጫ መስጠቷን ቀጥላለች።
አፍ 1) የሰውየውን ጣፋጭ አሳሳም ወይም 2) እርሱ የሚናገራቸውን ጣፋጭ ቃላት የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው።
“የእርሱ ሁለንተናው ያማረ ነው” ወይም “ሁለመናው ያማረ ነው”
“ይህ” የሚለው ቃል ሴቲቱ ገለጻዋን የጨረሰችለትን ሰውዬ ያመለክታል። አ.ት፡ “የምወደው የሚመስለው ይህንን ነው፣ ጓደኛዬ የሚመስለውም ይህንን ነው”
ይህ ሐረግ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች “የእኔ አፍቃሪ” ማለቷ በይበልጥ የተለመደ ሊሆን ይችላል። ይህንን በመኃልይ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
“የኢየሩሳሌም ወጣት ሴቶች”፣ እነዚህ ወጣት ሴቶች በዚያ ስላልነበሩ ሊሰሟት አይችሉም፣ ነገር ግን ሴቲቱ እንዳሉና ሊሰሟት እንደሚችሉ ቆጥራ ትናገራለች። ይህንን በመኃልይ 2፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ወዳጅሽ በየት በኩል ነው የሄደው ”
ይህ ሐረግ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች ሌሎች ሴቶች “አፍቃሪሽ” ብለው ቢጠሩት በይበልጥ የተለመደ ይሆን ይሆናል። ይህንን በመኃልይ 1፡13 ላይ “ወዳጄ” የሚለውን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ ውድሽ” ወይም “አፍቃሪሽ” ወይም “የምትወጂው ሰውዬ”
“አንቺ ከሴቶች ሁሉ የተዋብሽው”። ይህንን በመኃልይ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ንገሪን” የሚለውን ቃል ከዐውዱ መረዳት ይቻላል። ቃሉን በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል። አ.ት፡ “ሄዷል? ከአንቺ ጋር ልንፈልገው እንድንችል ንገሪን”
“የአትክልት ቦታ” የሚለው ቃል ሴቲቱን የሚገልፅ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። በመጨረሻም ሰውየው ከሴቲቱ ጋር በፍቅር ግንኙነት ሙሉ ደስታ ማግኘት ችሏል። የዚህን ዘይቤአዊ አነጋገር ማብራሪያ በመኃልይ 5፡1 ውስጥ ተመልከት።
ይህ ሐረግ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች ሴቲቱ ሰውየውን “የኔ አፍቃሪ” ብትለው በይበልጥ የተለመደ ይሆን ይሆናል። ይህንን በመኃልይ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
ሰዎች ቅመማ ቅመም የሚያበቅሉባቸው የአትክልት ስፍራዎች ወይም የአትክልት ስፍራ ክፍል። ይህንን በመኃልይ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እነዚህ ቃላት ሰውየው በሴቲቱ ገላ መደሰቱን የሚያሳዩ ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው።
“ይመግባል” ወይም “ሳር ይበላል”። ሴቲቱ ሰውየውን በተዋቡት አበቦች መሐከል እፅዋትን እንደሚመገብ “ሚዳቋ ወይም የአጋዘን ግልገል” ቆጥራ ትናገራለች (መኃልይ 2፡17)። መሰማራት ምናልባት የግብረ ሥጋ ግንኙነት መፈጸምን የሚገልፅ ዘይቤአዊ አነጋገር ሊሆን ይችላል (መኃልይ 2፡1-2)። “ይመግባል”ን በመኃልይ 2፡16 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“የተዋቡ አበቦችን ለመልቀም”
ብዙ ውሃ ባለበት ቦታ የሚበቅሉ ባለጣፋጭ ሽታ አበቦች። በመኃልይ 2፡1 እንዳለው “የተዋበ አበባ” የሚለውን በብዙ ቁጥር ተርጉመው።
“ወዳጄ የእኔ ነው፣ እኔም የእርሱ ነኝ” የሚለውን ተመሳሳይ ሐረግ በመኃልይ 2፡16 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህንን በመኃልይ 2፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የመጽሐፉ ክፍል አምስት እዚህ ጋ ይጀምራል
እነዚህ ከተሞች በውበታቸው የታወቁና በውስጣቸው ለመኖር የሚያስደስቱ ነበሩ። ሰውየው ሴቲቱ ውብ እንደሆነችና ከእርሷ ጋር መሆን እንደሚያስደስተው ያስባል።
“አንቺ የምወድሽ”፣ ይህንን በመኃልይ 1፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህንን በመኃልይ 1፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የሴቲቱ ውበት ኃያል ከመሆኑ የተነሣ ሰውየው ወታደሮች የመጡበት ያህል አቅመ ቢስነት እንዲሰማው አድርጎታል።
ሰውየው ሴቲቱን ማድነቁን ይቀጥላል።
“ያስፈሩኛል”። የሴቲቱ አይኖች በጣም ከማመራቸው የተነሳ ሰውየው ኃይላቸውን መቋቋም ባለመቻሉ ፍርሐትና ድካም እንዲሰማው አድርገውታል።
በመኃልይ 4፡1 እንዳለው “ጸጉርሽ … ከገለዓድ ተራራ” ብለህ ተርጉመው።
በጎች ጸጉራቸው ከተሸለተ በኋላ ይታጠቡና ቆዳቸው በጣም ነጭ ሆኖ ይታያል። የሴቲቱ ጥርሶች ነጭ ናቸው። በመኃልይ 4፡2 ላይ “ጥርሶችሽ በቅርቡ የተሸለቱ የሴት በግ መንጋ ይመስላሉ” የሚለው እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት።
ሴቶቹ በጎች ከውሃው ውስጥ ወጥተው እየመጡ ነው። ይህንን በመኃልይ 4፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ሰዎች ካጠቡዋቸው በኋላ ከውሃው ውስጥ ወጥተው የሚመጡትን”
በጎች አብዛኛውን ጊዜ በአንዴ ሁለት ግልገሎችን ይወልዳሉ። እነዚህ መንታዎች ብዙውን ጊዜ ይመሳሰላሉ። እያንዳንዱ የሴቲቱ ጥርስ ከአፏ በሌላኛው ጎን ካለው ጋር እኩል ነው። ይህንን በመኃልይ 4፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እያንዳንዱ የሴቲቱ ጥርስ ከአፏ በሌላኛው ጎን ካለው ጋር እኩል ነው። ከጥርሶቿ አንድም የወለቀ የለም።
የቅርብ ሰው የሞተበት። ይህንን በመኃልይ 4፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ሮማኖች ደማቅ ቀይ፣ ክብ እና ለስላሳ ናቸው። ሰውየው የሴቲቱ ጉንጮች ያማሩና እርሷም ጤነኛ መሆኗን እንደሚያሳዩ ያስባል። ይህንን በመኃልይ 4፡3ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህንን በመኃልይ 4፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እነዚህ ቁጥሮች በጣም ብዙ፤ እጅግ ብዙ፤ ከመቆጠርም ያለፉ ናቸው። አ.ት፡ “60 ንግስቶች፣ 80 ቁባቶች … ማንም ሊቆጥራቸው የማይቻለው በርካታ ወጣት ሴቶች አሉ” ወይም “ ብዙ ንግስቶች፣ ከዚያም የሚበልጡ ቁባቶችና ማንም ሊቆጥራቸው የማይችል ብዙ ወጣት ሴቶች”
እስራኤላውያን እርግቦችን አስደሳች ድምፅ ያላቸው ውብ ወፎች እንደሆኑ ያስቡ ነበር። ሰውየው የሴቲቱ ፊትና ድምፅ ያማረ እንደሆነ ያስባል። አንዲትን ሴት “እርግብ” ብሎ መጥራት ቅር የሚያሰኛት ከሆነ ዘይቤአዊውን አነጋገር ልትተወው ትችላለህ። ይህንን በመኃልይ 2፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“የኔ ፍፁም”ወይም “የኔ ታማኝ” ወይም “የኔ የዋህ”። ይህንን በመኃልይ 5፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ግነት ነው። አ.ት፡ “ለእናቷ ልዩ የሆነች ልጅ” ወይም “ከእናቷ ከተወለዱት ከሌሎች እህቶቿ የተለየች”
“እርሷን የወለደቻት ሴት”። ይህ ሐረግ እናቷን ያመለክታል።
በቁጥር 8 የተነገረላት ሴት ናት
“ነገሮች ለርሷ በጣም የተሻሉ እንደሆኑላት ተናገሩ”
የተከፈተው የቃል በቃል የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ይህንን የሚረዳው ንግስቶቹና ቁባቶቹ ስለ ሴቲቱ እንደተናገሩት ይገነዘባል። ይሁን እንጂ፣ አንዳንድ ትርጉሞች የሚገነዘቡት እነዚህን የሰውየው ቃላት እንደሆኑ ነው።
ይህንን ጥያቄ የሚጠቀሙት ወጣቷ ሴት አስደናቂ መሆኗን እንደሚያስቡ ለመናገር ነው። አ.ት፡ “ይህች አስደናቂ ሴት ናት! ዓርማ … እንደ ንጋት ትታያለች!”
ንጋት ውብ ነው። ሴቲቱ ውብ ናት። አ.ት፡ “እንደ ንጋት ወጥታ የምትታይ”
የሴቲቱ ውበት ኃያል ከመሆኑ የተነሣ ሌሎች ሴቶች ወታደሮች የመጡባቸው ያህል አቅመ ቢስነት እንዲሰማቸው አድርጓቸዋል። ይህንን በመኃልይ 6፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ሰውየው ለራሱ መናገሩን ያበቃል። እጽዋት በቅለው እንደሆነ ማየቱ ምናልባት የሴቲቱን ገላ በማየት ለመደሰት መፈለጉን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ይሆናል።
ይህንን በመኃልይ 4፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“አዳጊ ተክሎች” ወይም “አዲስ ቦቆልቶች”
እንቡጣቸው ማደግ ጀምሯል። እንቡጦች ወደፊት ተከፍተው አበቦች የሚሆኑ ትናንሽ፤ ክብ የተክል ክፍሎች ናቸው።
“አበቦቻቸው እየተከፈቱ ነበር”
ሰውየው ምን ያህል ደስተኛ እንደሆነ ለመግለፅ ይህን ምስል ይጠቀማል።
በአንዳንድ ትርጉሞች ይህ 7፡1፣ የሰባተኛው ምዕራፍ የመጀመሪያ ቁጥር ነው። የተከፈተ የቃል በቃል የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ይህንን የሚገነዘበው ሴቲቱና ጓደኞቿ እርስ በእርሳቸው እንደሚነጋገሩ ነው። አንዳንድ ትርጉሞች ደግሞ ሰውየው ለሴቲቱ የሚናገረው እንደሆነ ይገነዘባሉ።
ትርጓሜዎች ሊሆኑ የሚችሉት 1) ጓደኞቿ ሴቲቱን እያናገሯት ነው ወይም 2) ሰውየው ራሱን በብዙ ቁጥር እያመለከተ ነው።
“ወደ ኋላሽ ተመለሽ፣ ወደ ኋላሽ ተመለሽ”። ይህ የተደገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው።
አንዳንድ ትርጉሞች ብዙውን ቁጥር ሰውየው ስለ ራሱ የሚናገረውን እንደሚያመለከት ይረዳሉ። አ.ት፡ “እንዳይሽ”
ለረጅም ጊዜ በጥሞና መመልከት
ትርጓሜዎች ሊሆኑ የሚችሉት 1) ሴቲቱ ራሷን እንደ ሌላ ሰው አድርጋ ለጓደኞቿ ትናገራለች ወይም 2) ሴቲቱ ለብዙ ወንዶች እንደምትናገር አድርጋ ለሰውየው ትናገራለች።
“በሁለት ሰራዊት መሐል ስትጨፍር እንደነበረች”
በአንዳንድ ትርጉሞች ይህ 7፡2 ነው፣ የሰባተኛው ምዕራፍ ሁለተኛ ቁጥር
ምናልባት ሴቲቱ እየደነሰች ነው (መኃልይ 6፡13) ። አ.ት፡ “በምትደንሽበት ጊዜ በነጠላ ጫማዎቹ ውስጥ እግሮችሽ እጅግ በጣም ያማሩ ናቸው”
ሌላው አማራጭ ትርጉም ሊሆን የሚችለው “አንቺ ምስጉን ጠባይ ያለሽ” የሚለው ነው።
የሴቲቱ ዳሌዎች ቅርፃቸው ለተናጋሪው ብልህ ቅርፃ ቅርፅ ሠሪ የሠራውን ውብ የከበረ ድንጋይ ያስታውሰዋል። አ.ት፡ “የዳሌዎችሽ መታጠፊያዎች ብልህ ቀራፂ እንደሚሠራቸው የተዋቡ የዕንቁ መታጠፊያዎች የተዋቡ ናቸው”።
“ዳሌዎችሽ” የሚለው ቃል የሴቲቱን ሽንጥና ከጉልበትዋ በላይ ያለውን የዳሌዋን ክፍል ያመለክታል።
እጆች የሰው ምሳሌዎች ናቸው። አ.ት፡ “የብልህ ቀራጺ ሥራ” ወይም “ብልህ ቀራጺ የሠራው አንዳች ነገር”
የወጣት ሴቷ አፍቃሪ የሚወዳትን እርሷን መግለጹን ይቀጥላል።
ጎድጓዳ ሳህን ክብ ነው። የሴቲቱ እምብርት ክብ ነው።
ልጅ ከእናቱ ጋር የሚያያዝበት እትብት የነበረበት፣ በሆድ ላይ የሚገኝ ምልክት
ሰዎች በግብዣ ላይ ወይንን በውሃ ወይም በቅመም ለማዋሃድ ትላልቅ ጎድጓዳ ሳህኖችን ይጠቀማሉ። ወይን መጠጣት በውበት የመደሰት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። የተጋነነው አባባል በአዎንታዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሁሌም የተደባለቀ ወይን እንደ ያዘ” ወይም “ሁሌም በውበቱ ልደሰት ይሆን”።
እስራኤላውያን የስንዴ ክምርና ውብ አበቦች ሲያዩአቸው የሚያስደስቱ እንደሆኑ ያስቡ ነበር። ብዙ ስንዴ፣ ለመብላት የሚሆን ብዙ ምግብ የመኖሩ ምልክት ነበር። ስንዴን የሚወቁት ከፍ ባለና በደረቅ ስፍራ ሲሆን የተዋቡት አበቦች የሚያድጉት በዝቅተኛና እርጥበት ባለባቸው አካባቢዎች ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ምልክታዊ ድርጊት ሰዎች በአብዛኛው በአንድ ጊዜ ሊያዩት የማይችሉትን አስደሳች ዕይታ አጣምሮ ያቀርባል።
ሰዎች ስንዴ የሚመስለውን የሰውነት የቆዳ ቀለም እጅግ የተዋበ ቀለም እንደሆነ ያስቡ ነበር፣ በክብ የተከመሩ የስንዴ ክምሮችም ያምሩ ነበር። አ.ት፡ “የሆድሽ ቀለም ያማረ ነው፣ እንደ ስንዴ ክምርም ክብ ነው”
ይህ ሰዎች የማይጠቀሙበትን ገለባውን ካስወገዱለት በኋላ የስንዴ ምርት ክምር ነው።
ዙሪያው በተዋቡ አበቦች”
ብዙ ውሃ በሚገኝበት አካባቢ የሚያድጉ ጣፋጭ ሽታ ያላቸው አበቦች ናቸው። በመኃልይ 2፡1 እንዳለው በብዙ ቁጥር አድርገህ ተርጉመው።
የወጣት ሴቷ አፍቃሪ የሚወዳትን እርሷን መግለጹን ይቀጥላል።
“ሁለት” የሚለው ቃል የማያስፈልግና ያለ ቦታው የተቀመጠ መስሎ ከታየህ ልትሰርዘው ትችላለህ። ይህንን በመኃልይ 4፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ሰውየው ምናልባት የሴቲቱ ጡቶች እኩል፣ ለስላሳና ትንሽ መሆናቸውን ያመለክታል። ይህንን በመኃልይ 4፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ከአንዲት እናት በአንድ ጊዜ የተወለዱ ልጆች። ይህንን በመኃልይ 4፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
አጋዘን የሚመስልና በፍጥነት የሚንቀሳቀስ እንስሳ። በመኃልይ 2፡7 እንዳለው “የሜዳ ፍየሎች” የሚለውን በነጠላ ቁጥር ተርጉመው።
ግምብ ረጅምና ቀጥ ያለ ነው። የዝሆን ጥርስ ነጭ ነው። የሴቲቱ አንገት ረጅምና ቀጥ ያለ ነው፣ ቆዳዋም ብሩህ ቀለም አለው።
“ሰዎች በዝሆን ጥርስ ያስጌጡት ግምብ”
አጥንት የሚመስል የእንስሳው ነጭ ጥርስ ነው። ሰዎች የጥበብ ሥራዎችን ለመሥራትና አንዳንድ ነገሮችን ለማሳመር በዝሆን ጥርስ ይጠቀማሉ።
የሴቲቱ ዓይኖች የጠራ የኩሬ ውሃ እንደሚመስሉ ተነግሮላቸዋል። የኩሬ ውሃ የጠራና የፀሐይ ብርሃን ሲያርፍበት ስለሚያንጸባርቅ ሲመለከቱት ያስደስታል። የሴቲቱም ዓይኖች የጠሩና አብረቅራቂዎች ናቸው፣ ስለዚህ ሲታዩ ያስደስታሉ። ይህ በምስስሎሽነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ዓይኖችሽ በሐሴቦን እንዳሉት ኩሬዎች የጠሩ ናቸው”
ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምሥራቅ ያለች ከተማ ስም ነው
የከተማ ስም
አፍንጫሽ በሊባኖስ እንዳለ ግምብ ነው ግምብ ረጅምና ቀጥ ያለ ነው፣ የእርሷም አፍንጫ ረጅምና ቀጥ ያለ ነው።
ሰውየው ሴቲቱን መግለጹን ይቀጥላል።
የቀርሜሎስ ተራራ በአካባቢው ካሉት ሁሉ ረጅም ነው። ሰውየው ከምንም ነገር በላይ የሴቲቱን ራስ ማየት ይፈልጋል። አ.ት፡ “ራስሽ በአንቺ ላይ ከምንም ነገር በላይ ከፍ ያለ ዘውድ ይመስላል”
ሊሆን የሚችለው ሌላው ትርጉም 1) “ያልደመቀ ጥቁር” ወይም 2) “ያልደመቀ ቀይ”
ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በጀርባሽ ላይ የወረደው ጸጉርሽ እጅግ የተዋበ ነው፣ ንጉሡ አለማድነቅ አልቻለም።
ከአንዲት ሴት ራስ ወደ ታች የሚወርድ ሽሩባ
“የእኔ ፍቅር። ታስደስችኛለሽ!”
ሰውየው ከሴቲቱ ጋር ማድረግ የሚፈልገውን ይገልጻል።
“አቋቋምሽ እንደ ዘንባባ ዛፍ ነው”። የቴምር የዘንባባ ዛፍች ረጃጅምና ቀጥ ያሉ፣ ቅርንጫፎቻቸው አናቱ ላይ ብቻ የሚገኙና ፍሬአቸውን ከሥራቸው የሚያደርጉ ናቸው።
እጅብ ብለው የሚያድጉ ጣፋጭ፣ ቡናማና ሙጫነት ያላቸውን ፍሬዎች የሚሰጥ ረጅምና ቀጥ ያለ ዛፍ
ቴምር ለስላሳና ክብ ሆኖ በዘንባባ ዛፍ አናት ላይ ከቅርንጫፎቹ ሥር በሚንጠለጠሉ ረጃጅም ዘለላዎች ይገኛል። የሴቲቱ ጡቶችም ለስላሳ፣ ክብና ከክንዶቿ ዝቅ ያሉ ናቸው።
“አሰብኩኝ” ወይም “ለራሴ ተናገርኩ”። ሰውየው ይህንን የተናገረው በዝምታ ውስጥ ነው።
ሰውየው ሴቲቱን ለማቀፍ ይፈልጋል።
ሰውየው ጡቶቿን ለመንካት ይፈልጋል። የወይን ዘለላዎች ክብና ለስላሳዎች ናቸው።
“አፍንጫ” የሚለው ቃል ከአፍንጫ ለሚወጣው ትንፋሽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ከአፍንጫሽ የሚወጣው ትንፋሽ ሽታው እንደ እንኮይ ይጣፍጥ”
የሚጣፍጥ ቢጫ ፍሬ
ሰውየው ከሴቲቱ ጋር ለማድረግ የሚፈልገውን መግለጹን ቀጥሏል።
ላንቃ የከንፈር ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። ወይን ጣፋጭ ጣዕም አለው። ሰውየው የሴቲቱን ከንፈር ለመሳም ይፈልጋል።
“ለምወደው በዝግታ የሚንቆረቆርለት”። ሰውየው ሴቲቱን በዝግታ በመሳም ይደሰታል።
“ስንተኛ በከንፈሮቻችን ላይ ይፍሰስ”
ተመሳሳዩን ሐረግ በመኃልይ 6፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ሐረግ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች ሴቲቱ፣ “የእኔ አፍቃሪ” ብትለው በይበልጥ የተለመደ ሊሆን ይችላል። ይህንን በመኃልይ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
“ከእኔ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ለማድረግ ይፈልጋል” ወይም “ይፈልገኛል”
እዚህ ጋ ያሉት ቃላት “መንደሮች” እና “ሌሊቱን ያሳልፋል” ተብለው ቢተረጎሙም እንኳን በመኃልይ 1፡13-14 በአንድነት እንደ “ሌሊቱን ያሳልፋል” እና “የሄና አበቦች” ተብለዋል፣ እንዲሁም በዚህና በዚያ ያለው ዐውድ የሚያመለክተው የግብረ ሥጋ ግንኙነት መፈጸምን ነው። የተከፈተው የቃል በቃል የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም፣ ተከታዩ ዘይቤአዊ አነጋገር ሰውየውና ሴቲቱ በመንደር ውስጥ ማደራቸውን፣ ማልደው መነሣታቸውንና ወደ ወይኑ ቦታ መሄዳቸውን ስለሚያመለክት እንዲህ ያለውን ንባብ ይመርጣል። “የሄና ተክሎች” እና “መንደሮች” የሚሉት ቃላት ድምፃቸው ተመሳሳይ ነው።
ሴቲቱ ለሰውዬው መናገሯን ትቀጥላለች።
“ማልዶ መነሣት” ወይም “ማልዶ መንቃት”
“ማበብ ጀምሯል”
እምቡጡ በሚከፈትበት ጊዜ ያብባል
“በእጽዋቱ ላይ አበቦቹ ፈክተዋል”
“ካንተ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት እፈጽማለሁ”
ሴቲቱ ለሰውዬው መናገሯን ትቀጥላለች።
ይህ ጠንካራ ነገር ግን አስደሳች ሽታ የሚለቁ እፅዋት ስም ነው። ሽታው በመጠኑ አስካሪና አነቃቂ ስለሆነ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ፍላጎትን ያነሣሣል።
“ሽታቸውን ለቀቁ” ወይም “በጣም ጥሩ ሽታ አላቸው”
በሮቹ የቤታቸው ነው። አ.ት፡ “ከቤታችን መግቢያ በላይ” ወይም “በቤታችን በሮች”
“ምርጥ የሆኑ የተለያየ ዓይነት ፍሬ፣ ከበሰለውና ከአዲሱ ፍሬ”
“ልሰጥህ እንድችል ተቀምጦልሃል”
ይህ ሐረግ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች ሴቲቱ፣ “የእኔ አፍቃሪ” ብትለው በይበልጥ የተለመደ ሊሆን ይችላል። ይህንን በመኃልይ 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
አንዲት ሴት ለወንድሟ በአደባባይ ፍቅሯን መግለፅ ትችል ነበር። ይህቺ ሴት ለሰውየው ያላትን ፍቅር በይፋ ማሳየት ትፈልግ ነበር።
“አንተን በይፋ”
አንዲት ሴት ምናልባት ለሰላምታ የወንድሟን ጉንጭ ትስም ይሆናል።
“መጥፎ ሰው እንደሆንኩ ያስቡ ይሆናል”
ወጣቷ ሴት ለሰውየው መናገሯን ትቀጥላለች።
ሰውየው ወንድሟ ቢሆን ኖሮ ወደ ቤተሰቧ ቤት ማምጣት ትችል ነበር። ይህ በዚያ ባህል የተለመደና አሁንም በአንዳንዶች ዘንድ ልማድ የሆነ ነው።
የግብረ ሥጋ ግንኙነት እንዴት እንደሚፈጸም ያስተማረቻት
ሴቲቱ ራሷን እንደምትሰጠውና ከእርሱ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት እንደምትፈጽም ለመናገር እነዚህን ምስሎች ትጠቀማለች።
“ወይን ከቅመማ ቅመም ጋር” ወይም “ቅመማ ቅመም ያለበት ወይን”። ይህ በግብረ ሥጋ ግንኙነት መስከርን ይወክላል።
ይህንን በመኃልይ 2፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“ግራ ክንድ” … ቀኝ ክንድ”
“ይይዘኛል”
ይህንን በመኃልይ 2፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“የኢየሩሳሌም ወጣት ሴቶች”። እነዚህ ወጣት ሴቶች አብረዋት አልነበሩም፤ ሊሰሟትም አይችሉም፣ ነገር ግን ሴቲቱ አብረዋት እንዳሉና እንደሚሰሟት ቆጥራ ትናገራለች። ይህንን በመኃልይ 2፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህንን በመኃልይ 2፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የመጨረሻ የሆነው የመጽሐፉ ስድስተኛ ክፍል እዚህ ጋ ይጀምራል።
ሴቲቱ አስደናቂ እንደሆነች እንደሚያስቡ ለመናገር ይህንን ጥያቄ ተጠቅመዋል። ተመሳሳይ ሐረግ በመኃልይ 6፡10 ላይ ተተርጉሞአል። አ.ት፡ “በምትወጣበት ጊዜ ይህቺን አስደናቂ ሴት ተመልከቷት”
“ቀሰቀስኩህ” ወይም “አነሣሁህ”
በጣም ጣፋጭ የሆነ አነስተኛ ቢጫ ፍሬ የሚያፈራ ተክል ነው። አንባቢዎችህ ይህ ምን እንደሆነ ካላወቁ በሌላ የፍራፍሬ ዛፍ ስም ወይም “የፍራፍሬ ዛፍ” በሚል ጥቅል ቃል ልትተካው ትችላለህ። ይህንን በመኃልይ 2፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ከእንኮዩ ዛፍ በታች
“ወለደችህ”
ወጣቷ ሴት ለሰውየው መናገሯን ትቀጥላለች።
ትርጓሜዎች ሊሆኑ የሚችሉት 1) ማህተሞች በጣም ጠቃሚ ከመሆናቸው የተነሳ ሰዎች ሁል ጊዜም በአንገታቸው ወይም በእጃቸው ዙርያ ያስቀምጡት ነበር። ሴቲቱ እንደ ማህተም ዘወትር ከሰውየው ጋር መሆን ትፈልጋለች ወይም 2) ማህተም ያለበት ነገር የባለቤቱን ማንነት ያሳያል፤ ሴቲቱም ራሷን በሰውየው እጅና ልብ ላይ እንደ ማህተም በማኖር ሀሳቦቹ ሁሉ፣ ስሜቶቹና ድርጊቶቹ የእርሷ እንደሆኑ ለማሳየት ትፈልጋለች።
ሞት በምድር ላይ እጅግ እጅግ ኃይለኛ የተባሉትን ሰዎች እንኳን ስለሚያሸንፍ በጣም ብርቱ ነው።
“እንደ ሲዖል ጨካኝ”። ሲዖል ሰዎች ከሞቱ በኋላ ድጋሚ ወደ ሕይወት እንዲመለሱ ፈፅሞ አትፈቅድም። ፍቅር መቼም ስለማይለወጥ እንደ ሲዖል ያለማቋረጥ የሚቀጥል ነው።
ፍቅር እንደ እሳት በጣም ኃይለኛ ነው።
“በድንገት ይነዳል”
ወጣቷ ሴት ለሰውየው መናገሯን ትቀጥላለች።
እጅግ እንደሚነድ፣ ውቅያኖስ ሙሉ ውሃ እንኳን ቢደፋበት እንደማይጠፋ እሳት፣ ፍቅር ኃይለኛ ነው።
“የውቅያኖስ ውሃ” ወይም “ብዙ ውሃ”
“ማጥፋት አይችልም” ወይም ”ሊያስወግደው አይችልም”
ኃይለኛ ጎርፍም እንኳን እስከማያንቀሳቅሰው ድረስ ፍቅር መቼም አይቀየርም፤ ሁሌም ጸንቶ ይኖራል።
በእስራኤል የዝናብ ውሃ ወደ ጠባብና ጥልቅ ሸለቆዎች ይወርዳል። ይህም ግዙፍ ቋጥኞችንና ዛፎችን ማንቀሳቀስ የሚያስችለውን ጎርፍ ይፈጥራል።
“ይዞት ይሄዳል” ወይም “ያጥበዋል”
ይህ ሊያጋጥም የሚችል ነገር ነው። አ.ት፡ “ሰው ቢ … እንኳን ፈጽሞ ይናቃል”
ለመስጠት አቀረበ
“የእርሱ የሆነውን ነገር ሁሉ”
“ፍቅርን ለማግኘት” ወይም “ፍቅርን ለመግዛት”
ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች ፈጽመው ይንቁታል” ወይም “ሰዎች በማፌዝ ይስቁበታል”
“ታናሽ እህት”
ተናጋሪው ለመናገር የፈለገውን ለማስተዋወቅ ይህንን ጥያቄ ይጠቀማል። አ.ት፡ “የምናደርገው ይህንን ነው … በጋብቻ”
ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው ይመጣና ሊያገባት ይፈልጋል”
የወጣቷ ሴት ወንድሞች እርስ በእርሳቸው መነጋገራቸውን ይቀጥላሉ።
ትንሿ እህት ያላደጉ ወይም በጣም ትንንሽ የሆኑ ጡቶች አሏት (መኃልይ 8፡8) ።
x
“እናስውባታለን” ወንድማማቾቹ እህታቸው ጥሩ ባል የመማረክ ዕድል እንዲኖራት በብርና በዝግባ ሊያስዉቧት ይወስናሉ፤ ይህም የሀብት ምልክት ነው።
ግንቡ ትናንሽ ጡቶች ያሏትን ሴት የሚገልፅ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው።
የመመሸጊያ ማማዎች ረጃጅሞች ናቸው።
አይኖቿ የዋጋ ወይም የፍርድ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በእርሱ ፍርድ እንደ አንዱ ነኝ” ወይም “እንደ አንዱ ያስበኛል”
ሴቲቱ ሰላምን የምታመጣው ለማን እንደሆነ መግለጽ ይኖርብህ ይሆናል። አ.ት፡ “ሰላምን ታመጣለታለች”
“ደህንነት”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡ 1) ሴቲቱ ፍቅሩን ለሚሰጣት ለሰውየው ራሷን የምትሰጥበትን መንገድ ሰለሞን የወይን ቦታውን ገንዘብ ለሚከፍሉት ሰዎች ከሚያከራይበት መንገድ ጋር ታነጻጽራለች። 2) ሰውየው ለሌላ ሰው የማይሰጣትን ሴቲቱን ሰለሞን ለሌሎች ሰዎች ከሚሰጣቸው የወይን ቦታ ጋር ያነጻጽራታል።
ይህ በእስራኤል ሰሜኑ ክፍል የሚገኝ ከተማ ስም ነው።
ኮንትራት፤ ሌሎች ሰዎች እየከፈሉት ወይኖችን በወይን ቦታው እንዲያበቅሉ ተስማምቶ በኮንትራት አከራየው
“ሊንከባከቡ ለሚችሉ ሰዎች”
ይህ ክፍያ ለወይን ቦታው ፍሬ እንደሆነ መግለጽ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል። አ.ት፡ “እያንዳንዱ ሰው ለወይኑ ቦታ ፍሬ አንዳንድ ሺህ ሰቅል ብር ለሰለሞን መስጠት ይጠበቅበታል”
“1000 ሰቅል የብር ለማምጣት”
ሴቲቱ በመኃልይ 1፡6 እንዳለው ራሷን የወይን ቦታ አድርጋ ታመለክታለች። እዚህ ጋ ማንም ከእርሷ ውጪ ስለ ወይን ቦታው መወሰን እንደማይችል አጽንዖት ትሰጣለች።
ይህ አንድ ሰው ማድረግ ስለሚፈልገው ነገር የማድረግ መብት እንዳለው የሚገልፅ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በእኔ ኃላፊነት ስር ነው” ወይም “እንደ ፈለግሁ ማድረጉ የእኔ ፈንታ ነው”
ሴቲቱ ሰለሞን የወይን ቦታውን በኮንትራት በማከራየት ገንዘብ ማግኘት እንደቻለ ታውቃለች፤ ነገር ግን እርሷ ገንዘብ አትፈልግም።
“ሳንቲሞች”
አንዳንድ ትርጉሞች ሴቲቱ የምትናገረው በቀጥታ ለሰለሞን እንደሆነ ይረዳሉ። ሌሎች የሚረዷት በምናቧ ለጓደኞቿ፣ ለሰውየው ወይም ለራሷ እንደምትናገር አድርገው ነው።
ተናጋሪው ካሁን በፊት ይህንን አልጠቀሰም ነበር ፤ አድማጭ ግን ሴቲቱ ሰዎቹ በወይን ቦታው ሠርተው ለሰለሞን ከከፈሉት በኋላ ለራሳቸው የሚቀራቸውን ገንዘብ እንደምታወራ ይረዳል።
ሰውየው የሚናገረው ለሴቲቱ ነው፤ ስለዚህ፣ “አንቺ” እና “የምትኖሪ” ነጠላ እንስት ናቸው።
ድምፁ ሰውየው ለሚናገረው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። ቋንቋህ አንድ ሰው እየሰማው ያለውን ነገር ብቻ የሚያስብ መሆኑን የሚገልፅ ቃል ካለው መጠቀም ትችላለህ። አ.ት፡ “መናገር ስትጀምሪ ለመስማት እየጠበቅሁ ነው” ወይም “የምትለውን ለመስማት እየጠበቅሁ ነው”
“ድምፅሽን እንድሰማው ፍቀጂልኝ”
ሐረጉ ሴቲቱ የምትወደውን ሰውዬ ያመለክታል። በአንዳንድ ቋንቋዎች “የእኔ አፍቃሪ” ማለቷ በይበልጥ የተለመደ ሊሆን ይችላል። መኃልይ 1፡13ን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእኔ ውድ” ወይም “የእኔ አፍቃሪ”።
ቀጭን፣ አጋዘን መሳይ ባለ ረጅም ጠምዛዛ ቀንድ እንስሳ
ጎልማሳ ወንድ አጋዘን
“ቅመማ ቅመም የሞላባቸው ተራሮች”። ሴቲቱ ይህንን ዘይቤአዊ አነጋገር ሰውየው ከእርሷ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት እንዲፈጽም ለመጋበዝ ትጠቀምበታለች። ሰውየው በመኃልይ 4፡8 የከርቤ ተራሮችንና የዕጣን ኮረብቶችን እንዴት በዘይበአዊ አነጋገር እንደገለጻቸው ተመልከት።
‹‹ይህ ያህዌ ያሳየው የኢሳይያስ ራእይ ነው›› ወይም፣ ‹‹ይህ ያህዌ ለኢሳይያስ ያሳየው ነው››
አሞጽ የኢሳይያስ አባት ነው፡፡
‹‹ይሁዳ›› ደቡባዊው የእስራኤል መንግሥት ነው፡፡ ‹‹ኢየሩሳሌም›› በጣም አስፈላጊ ከተማ ናት፡፡ የቦታዎች ስም በውስጣቸው የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳና በኢየሩሳሌም የሚኖሩ›› ወይም፣ ‹‹የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሰዎች››
ይህ እያንዳንዱ ንጉሥ የገዛበትን ዘመን ያመለክታል፡፡ የገዙት ተራ በተራ እንጂ፣ ሁሉም በአንድ ጊዜ አልነበረም፡፡ አማረጭ ትርጒም፣ ‹‹ዖዝያን፣ ኢዮአታም፣ አካዝና ሕዝቅያስ የይሁዳ ነገሥታት በነበሩ ጊዜ››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
ምንም እንኳ እነዚህ ትንቢቶች የኢየሩሳሌምና የይሁዳ ሕዝብ እንዲሰሙ የተነገሩ ቢሆኑም፣ ኢሳይያስ እንደማይሰሙ ያውቃል፡፡ ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ሰማያት›› እና ‹‹ምድር›› ያህዌ የተናገረውን መስማት እንደሚችሉ በሚያመለክት ሁኔታ መናገሩ ነበር፤ ወይም 2) ‹‹ሰማያት›› እና ‹‹ምድር›› በየአገሩ ሁሉ ያሉ ሰብዓዊ ፍጡራን ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሰማያት የምትኖሩ… በምድርም የምትኖሩ››
ይህ በብሉይ ኪዳን ዘመን ለነበሩ ሕዝብ የተገለጠ የእግዚአብሔር ስም ነው፡፡ ይህን እንዴት እንደምትተረጒም በትርጒም ገጽ ስለ ያህዌ የተነገረውን ተመልከት፡፡
ያህዌ ለሕዝቡ የተናገረውና ኢሳይያስ በያህዌ ምትክ ለእስራኤል የተናገረው ቃል
የእርሱ ቃል ምግብ፣ እስራኤላውያን ደግሞ ልጆቹ እንደ ሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳ ለሚኖሩ ሰዎች እንደ ልጆቼ ተጠነቀቅሁ››
በውስጠ ታዋቂነት የተቀመጠውን መረጃ ግልጽ ማድረግ ትችላለህ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አህያ የሚመገብበትን የጌታውን ጋጥ አወቀ›› ወይም፣ ‹‹አህያ ጌታው ለእርሱ ምግብ የሚሰጥበትን አወቀ››
ይህም ማለት፣ ‹‹የእስራኤል ሕዝብ ግን አላወቁኝም፤ ለእነርሱ የምጠነቀቅ መሆኔን አልተረዱም››
ይህ የእስራኤል ሕዝብ መጠሪያ ነው፡፡ ይሁዳም የእስራኤል ሕዝብ አካል ነበረ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ሕዝብ››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
በሌላ መልኩ፣ 1) ኢሳይያስ ስለ እነርሱ ሁለት የተለያዩ ነገሮች እየተናገረ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ሕዝብ፣ እናንት ኀጢአተኞች›› ወይም፣ 2) ስለ እነርሱ አንድ ነገር ብቻ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኀጢአተኛ ሕዝብ››
ሰው የሚሸከመው ከባድ ሸክም፣ የብዙ ኀጢአታቸው ምሳሌ ሆኗል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኀጢአታቸው ጀርባቸው ላይ እንደ ተሸከሙት ከባድ ሸክም ነው፤ መራመድም ተስኖአቸዋል››
‹‹ዘር›› የሚለው ቃል ሌሎች ያደረጉትን የሚያደርጉ ሰዎች መጠሪያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌሎች ያደረጉን ክፉ ነገር የሚያደርጉ ሰዎች››
ክፉ አደረጉ
‹‹ከያህዌ ራቁ››
‹‹መታዘዝ አልፈለጉም›› ወይም፣ ‹‹እርሱን አላከበሩም››
ይሁዳም የእስራኤል ሕዝብ አካል ነበር፡፡
ምንም እንኳ በአንድ ወቅት ወዳጆቹ የነበሩ ቢሆንም፣ አሁን ግን ጨርሰ እንደማያውቁት ሆኑበት፡፡
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
ኢሳይያስ እንዲህ በማለት የጠየቀው፣ የይሁዳን ሕዝብ ለመገሠጽ ነው፡፡ ጥያቄዎቹን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እናንተን የቀጣበትን ነገሮች ማድረግ ቀጥላችኃል፤ በእርሱ ላይ በማመፅ ጸንታችኃል››
‹‹እናንተ›› የሚለው በይሁዳ የሚኖረውን ሕዝብ ሲሆን፣ ብዙ ቁጥር ነው፡፡
የእስራኤልን ሕዝበ ከተመታ ሰው ጋር ያነጻጽራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንተ ራሱ እንደ ቆሰለ፣ ልቡ እንደ ታወከ ሰው ናችሁ›› ወይም ‹‹እናንተ መላው አእምሮውና ልቡ እንደ ታመመ ሰው ናችሁ››
ይህን ይበልጥ በተብራራ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አካላችሁ ሁሉ ተጐድቷል›› ወይም፣ ‹‹አንዳች ነገር አካላችሁን ሁሉ ጐድቶታል››
ምሳሌው እግዚአብሔር እስራኤልን መቅጣቱን ከአካላዊ ቁስል ገር ያነጻጽራል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም አላጠበውም፤ አላሰረውም፤ በዘይትም አላለዘበውም››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አገራችሁን አጥፍተዋል›› ወይም፣ ‹‹ጠላቶቻችሁ አገራችሁን አጥፍተዋል››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከተሞቻችሁን አጥፍተዋል››
‹‹የአገራችሁ ያልሆኑ ሰዎች ዐይናችሁ እያየ እህላችሁን ከእርሻዎቻችሁ ይወስዳሉ››
‹‹ባዶና የፈረሰ›› ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምድሩን አጥፍተዋል፤ ማንም አይኖርበትም››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባዕዳን አገራችሁን ይነጥቃሉ›› ወይም፣ ‹‹የሌላ አገር ሰራዊት ጨርሶ ድል አድርጐታል››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጽዮንን ሴት ልጅ ትቻታለሁ››
የከተማ፣ ‹‹ልጅ›› የዚያ ከተማ ሕዝብ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጽዮን ሕዝብ›› ወይም፣ በጽዮን የሚኖር ሕዝብ››
ይህም ማለት 1) ‹‹የወይን ተክል ውስጥ እንዳለ ዳስ፣ የዱባ ተክል ውስጥ እንደሚገኝ ጐጆ አነሰች›› ወይም፣ 2) ‹‹ገበሬ ጉዳዩን ስጨርስ እንደሚተወው ወይን ተክል ውስጥ እንዳለ ዳስ የዱባ እርሻ ውስጥ እንዳለ ጐጆ ተተወች››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ ‹‹እንደ… ዱባ እንደ ተከበበ ከተማ ሆነች››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ባለፈው ጊዜ መሆን የነበረበትን፣ ግን ያልሆነ ነገርን ነው፡፡
‹‹የተረፉ ጥቂቶች››
እነዚህ ቃሎች የሚያመለክቱት ኢሳይያስን ሲሆን፣ የይሁዳና የኢየሩሌምንም ሕዝብ ይጨምራል፡፡
ይሁዳ እንደ ሶዶምና እንደ ገሞራ ሊሆን ይችል የነበረበትን ምክንያት ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዶምና ገሞራን እንዳጠፋ እግዚአብሔር ያጠፋን ነበር››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
ምን ያህል ኀጢአተኞች እንደ ሆኑ ለማሳየት ኢሳይያስ የይሁዳን ሕዝብ ከሰዶምና ከገሞራ ሕዝብ ጋር ያነጻጽራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንተ እንደ ሰዶም ሕዝብ ኀጢአተኞች የሆናችሁ ገዦች… እናንተ በገሞራ እንደሚኖሩ ዐመፀኛ የሆናችሁ ሰዎች››
የእስራኤልን ሕዝብ ለመገሠጽ እግዚአብሔር በጥያቄ ተጠቅሟል፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብዙ መሥዋዕት ማቅረባችሁ ለእኔ ምንም ማለት አይደለም››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ የያህዌን ቃል ይናገራል፡፡
‹‹መርገጥ›› አንድ ነገር ላይ ቆሞ በእግሮች መጨፍለቅ ማለት ነው፡፡ በይሁዳ የሚኖሩ ሰዎችን ለመገሠጽ እግዚአብሔር በጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህን ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የመቅደሴን ደጅ እንድትረግጡ የጠየቃችሁ የለም፡፡››
‹‹ከንቱ ስጦታዎቻችሁን አታምጡልኝ››
‹‹እጸየፋለሁ›› የሚለውን ቃል፣ ‹‹እጠላለሁ›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ካህናት የሚያጨሱትን ዕጣን እጠላለሁ››
ይህም ማለት፤ 1) ‹‹ከምታደርጓቸው ክፉ ነገሮች የተነሣ እንድትሰበሰቡ አልፈቅድላችሁም›› ወይም 2) ‹‹ከምታደርጓቸው ክፉ ነገሮች የተነሣ ስብሰባችሁን ማየት አልፈልግም››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ የያህዌን ቃል ይናገራል፡፡
‹‹አዲስ ጨረቃ›› የሚለው የአዲስ ጨረቃ በዓል የሚከበርት ነው፡፡ የተቀሩትም መደበኛ በዓሎች መጠሪያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአዲስ ጨረቃና ሌሎች መደበኛ በዓሎቻችሁን››
አዲስ ጨረቃ ከጨለመች በኃላ ጨረቃዋ መጀመሪያ የምትታይበት ቀን ነው፡፡
ይህ የሕዝቡን በዓል ማክበር እግዚአብሔር እንደ ከባድ ሸክም እንደሚያየው ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእኔ እንደ ከባድ ሸክም ስለሆኑ መታገሥ ሰልችቶኛል››
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር፣ ‹‹ወደ እናንተ አላይም›› ወይም፣ ‹‹እናንተ የምትሉትን አልሰማም›› ማለት ነው፡፡
እግዚአብሔር ጸሎታቸውን የማይሰማው በዚህ ምክንያት ነው፡፡ ደም የሚያመለክተው ሌሎች ላይ የፈጸሙትን ግፍ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እጆቻችሁ እናንተ ግፍ ባደረጋችሁባቸው ሰዎች ደም ተበክለዋል›› ወይም፣ ‹‹ግፍ በማድረግ በድላችኃል››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ የያህዌን ቃል ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
እዚህ ላይ ኀጢአት ማድረግ የተወ ሰው፣ አካሉን እንደ ታጠበ ሰው፣ እንደ ሆነ እግዚአብሔር ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንስሐ ግቡ፤ ከአካሉ ቆሻሻ እንደሚያጥብ ሰው ልባችሁን ከኀጢአት አንጹ››
እግዚአብሔር ክፉ ማድረጋቸውን እንዲተዉ እንጂ፣ ሌላ ቦታ ክፉ እንዲያደርጉ እየነገራቸው አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስታደርጉ የማየውን ኀጢአት ማድረጋችሁን ተዉ››
ሌሎችን የሚጨቁኑ ሰዎች መቃናት ያለበት ጠማማ ነገር እያደረጉ እንደ ሆነ እግዚአብሔር ይናገራል፤ ያንን እንዲያቃኑም ይጣራል፡፡ ‹‹ጭቆና›› የሚለውን ቃል በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንተ የጐዳችኃቸው ምስኪን ሰዎች ካደረሳችሁባቸው ክፉ ነገር የተነሣ ከእንግዲህ እንዳይሰቃዩ አድርጉ››
‹‹አባት ለሌላቸው መልካም አድርጉላቸው››
‹‹ባሏ የሞተባትን ሴት ተከላከሉላት››
ያህዌ አሁንም ለይሁዳ ሕዝብ እየተናገረ ነው፡፡
ቃሉን እንዲሰሙ ያህዌ በቸርነትና በፍቅር ሰዎችን ይጣራል፡፡ ‹‹እኔን ስሙ፤ ኑና›› ወይም፣ ‹‹ልብ በሉ፤ ልረዳችሁ እፈልጋለሁ፤ ኑና››
‹‹በአንድነት ስለዚህ ጉዳይ እናስብ›› ወይም፣ ‹‹እዚህ ላይ እንወያይ›› ወይም፣ ‹‹ታዲያ፣ ምን ማድረግ አለብን?›› ስለ ወደ ፊቱ እንዲወያዩ ያህዌ ሕዝቡ ይጠራል፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹እኛ›› የሚለው ያህዌንና የይሁዳን ሕዝብ ይወክላል፡፡
ሕዝቡ እንደ ባዝቶ መንጻት የነበረበትን ልብስ እንደ ለበሱና ኀጢአታቸውም ልብስ ላይ እንዳረፈ ቀይ ጠብታ እንደ ሆነ ኢሳይያስ ይናገራል፡፡ ያህዌ ኀጢአታቸውን ይቅር ካለ ልብሳቸው እንደ ገና ይነጣል፡፡
ዐለላ ደማቅ ቀይ ቀለም ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ደማቅ ቀይ››
ብዙውን ጊዜ ነጭ የቅድስናና የንጽሕና ምልክት ነው፡፡ ‹‹በረዶ›› ወደ ጠጣርነት የተለወጠ በጣም ነጭ ነገርን ያመለክታል፡፡ ይህ የሚያሳየው በጣም ነጭ የሆነ ነገርን በመሆኑ ነጭ በሆነ ሌላ ነገር መተካት ትችላላችሁ፤ ‹‹እንደ ኖራ ነጭ›› ወይም፣ ‹‹እንደ ርግብ ነጭ›› ይህም ማለት ኀጢአታቸው ይቅር ይባላል ማለት ነው፡፡
ዐለላ ደብዛዛ ቀይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ደብዛዛ ቀይ››
ባዘቶ የበግ ወይም የፍየል ጠጉር ነው፡፡ እንደ ባዝቶ መንጻትን በተመለከተ የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ባዘቶ ነጭ››
እግዚአብሔር አሁንም ለይሁዳ ሕዝብ እየተናገረ ነው፡፡
‹‹እሺ›› ማለት እና፣ ‹‹መታዘዝ›› ጥቅም ላይ የዋሉት አንድን ሐሳብ ለመግለጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፈቃደኝነት ብትታዘዙ››
‹‹ምድሪቱ የምትበሉት በረከት ትሰጣችኃላችሁ››
‹‹አልሰማም ብላችሁ እኔ ላይ ብታምፁ››
‹‹ሰይፍ›› የሚያመለክተው የይሁዳን ጠላቶች ነው፡፡ ‹‹ይበላችኃል›› የሚለውም ቃል የይሁዳን ጠላቶች ሌላውን እንስሳ ከሚያጠቁና ከሚበሉ አራዊት ጋር ያመሳስላቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቻችሁ ይገድሏችኃል››
‹‹አፍ›› የሚለው ቃል ያህዌ መናገሩንና የተናገረውም በእርግጥ የሚፈጸም መሆኑን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ተናግሮአል›› ወይም፣ ‹‹ይህ እንደሚፈጸም ያህዌ ተናግሮአል››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
ይህ ቃለ አጋኖ የኢየሩሳሌምን ሕዝብ በተመለከተ ኢሳይያስ ያደረበትን ቁጣና ሐዘን ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእግዚአብሔር ታማኝ የነበሩት የኢየሩሳሌም ሕዝብ ላይ የሆነውን ተመልከቱ››
ኢሳይያስ ሕዝቡን ለባልዋ ታማኝ ካልሆነች፣ ነገር ግን ገንዘብ ለማግኘት ከሌሎች ወንዶች ጋር ከምትተኛ ሴት ጋር ያመሳስላቸዋል፡፡ ሕዝቡ ሐሰተኛ አማልክት አመለኩ እንጂ፣ ለእግዚአብሔር ታማኝ አልሆኑም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ አመንዝራ ሆኑ››
‹‹እርሷ›› የሚለው ኢየሩሳሌምና ሕዝቧን ያመለክታል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስን የጻፉ ሰዎች ብዙውን ጊዜ ከተሞችን ከሴቶች ጋር ያመሳስላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኢየሩሳሌም ሕዝብ መልካም ነበሩ፤ መልካም ነገርንም ያደርጉ ነበር››
‹‹እርሷ›› የሚለው ኢየሩሳሌምንና ሕዝቧን ያመለክታል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስን የጻፉ ሰዎች ብዙውን ጊዜ ከተሞችን ከሴቶች ጋር ያመሳስላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሁን ግን የኢየሩሳሌም ሰዎች ነፍሰ ገዳዮች ሆኑ››
እዚህ ላይ ኢሳይያስ ብርና ወይን ጠጅን - ከሚከተሉት ጋር ያመሳስላል 1) ከኢየሩሳሌም ሕዝብ ጋር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጹሕ እንዳልሆነ ብር፣ ከውሃ ጋር እንደ ተቀላቀለ ወይን ጠጅ ሆናችኃል›› ወይም 2) ሕዝቡ ቀድሞ ያደረግ ከነበረው መልካም ነገር ጋር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቀድሞ መልካም ነገር ታደርጉ ነበር አሁን ግን መልካም ሥራችሁን ከንቱ የሚያደርግ ነገር እያደረጋችሁ ነው››
ብር በየጊዜው መንጻት አለበት፤ አለበለዚያ ደምቆ አይታይም፡፡
ውሃ የበዛበት ወይን ጠጅ በጣም አይጣፍጥም፤ እንዲያውም ከውሃ አይሻልም፡፡
ኢሳይያስ በግጥም መልክ የያህዌን ቃል ለሕዝቡ እየተናገረ ነው፡፡
‹‹መሪዎቻችሁ በእግዚአብሔር ላይ ዐምፀዋል፡፡››
‹‹ከሌሎች የሚሰርቁ ሰዎች ጓደኞች ሆነዋል››
መሪዎቹ ፍርድ እንዲያጣምሙላቸው ሕዝቡ ለክፉ መሪዎች፣ ‹‹ጉቦ›› ይሰጣሉ፡፡ ሕጉን በመተላለፍ ጥቅም እንዲያገኙ መሪዎች፣ ‹‹እጅ መንሻ ይቀበላሉ፡፡››
ጉቦ እንዲሰጠው በብርቱ የሚፈልግ ሰው እጅ መንሻ ከእርሱ ከሚሸሽና ያንን ለመያዝ ከሚሮጥ ሰው ጋር ተመሳስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እውነተኛ ያልሆነ ፍርድ ለማድረግ ሰው ሁሉ አጥብቆ ገንዘብ እንዲከፈለው ይፈልጋል››
‹‹አባት ለሌላቸው አይሟገቱም››
‹‹በሕግ ተላላፊዎች ላይ እንዲፈርዱላቸው መበለቶች ወደ እነርሱ ሲመጡ አይሰሟቸውም›› ወይም፣ ‹‹ከሕግ ተላላፊዎች እንዲያስጥሏቸው መበለቶች ወደ እነርሱ ሲመጡ አይረዷቸውም››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ የያህዌን ቃል ለይሁዳ ሕዝብ መናገር ይጀምራል፡፡
‹‹በዚህ ምክንያት››
የሚናገረውን ቃል እርግጠኝነት ለማመልከት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰራዊት ጌታ የእስራኤል ኀያል ያህዌ እንዲህ በማለት ይናገራል፡፡›› ወይም፣ ‹‹የሰራዊት ጌታ የእስራኤል ኀያል እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
ሁለቱም ሐረጐች የሚናገሩት ስለ ተመሳሳይ ነገር ነው፡፡ ‹‹ባላንጣዎቼ ላይ ቁጣዬን እገልጣለሁ›› የሚለው ይበልጥ የሚያመላክተው እርሱን ደስ እንዲለው ተቃዋሚዎቹ ላይ ያህዌ የፈቀደውን ማድረግ እንደሚችል ነው፡፡ ‹‹ጠላቶቼንም እበቀላለሁ›› የሚለው ይበልጥ የሚያመለክተው ያህዌ ጠላቶቹን በጽድቅ እንደሚቀጣ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚቃወሙኝን እቀጣለሁ›› ወይም፣ ‹‹እኔ ላይ በሚነሱት ደስ ያለኝን አደርግባቸዋለሁ፤ ጠላቶቼንም በጽድቅ እቀጣለሁ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› ሕዝቡን ለመቅጣት የሚጠቀምበትን የእግዚአብሔር ኀይል ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንተ ለመቅጣት ኀይሌን ሁሉ እጠቀማለሁ››
እግዚአብሔር የሕዝቡን ኀጢአት ለማስወገድ የሚያደርገው የእርሷን ኀጢአት ብርን ከተቀላቀለበት ቆሻሻ ነገር ከማንጻት ጋር ተመሳስሎአል፡፡ እዚህ ላይ የተጠቀመበት ቃል ብርን ከሚያነጻ ነገር ጋር ሳይሆን ሳሙና ውስጥ የሚደባለቅ ነገርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብርን ከቆሻሻ ነገር እንደሚያጠራ እሳት፣ ክፉንም ሁሉ ከመካከልሽ አስወግዳለሁ››
ይህ ዕቃው ንጹሕ እንዲሆን ሰዎች የሚያስወግዱት ቆሻሻና ሌላ መጥፎ ነገር ነው፡፡
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
ይህ እስራኤል በመጀመሪያ መንግሥት ስትሆን የእስራኤል ታሪክ ጅማሬ ላይ ስለ ተፈጸመው የመጀመሪያ ክፍል ለመናገር የተጠቀመባቸው ሁለት የአነጋገር መንገድ ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች… በማለት ይጠሩሻል››
‹‹መዲና›› እና ‹‹ከተማ›› የሚያመለክተው በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ለእግዚአብሔር ጻድቃንና ታማኞች የሚሆነባቸው ከተሞች››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ የያህዌን ቃል ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ የበለጠ ግልጽ ማድረግም ይቻላል፡፡ እንዲህ ማለት ሊሆን ይችላል፤ 1) ‹‹እዚያ ያሉ ሰዎች ትክክለኛ ነገር በማድረጋቸው ያህዌ ጽዮንን ይዋጃል፤ ያህዌ ትክክል የሚለውን በማድረጋቸው በንስሐ የሚመለሱትን ያህዌ ያድናል›› ወይም 2) ‹‹እርሱ ጻድቅ ስለሆነ ያህዌ ጽዮንን ይዋጃል፤ ጻድቅ ስለሆነም በንስሐ የሚመለሱትን ያድናል››
ይህ በጽዮን ተራራ የሚኖሩ ሰዎች መጠሪያ ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእርሱ ላይ የሚያምፁትንና ኀጢአት የሚያደርጉትን ያህዌ ያጠፋቸዋል››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእርሱ የሚመለሱትን ያህዌ ፈጽሞ ያጠፋቸዋል›› ወይም፣ ‹‹እርሱን ችላ የሚሉትን ያህዌ ይገድላቸዋል››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ የያህዌን ቃል ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
እነዚህ ሐረጐች የይሁዳ ሕዝብ ጣዖት ያመለኩባቸውን ቦታዎች ያመለክታሉ፡፡
አንዳንድ ቅጂዎች፣ ‹‹ከዚህ የተነሣ ትደነግጣላችሁ›› ይላሉ፡፡ አንድ ሰው መጥፎ ነገር እንዳደረገ ሲሰማው ይደነግጣል ፊቱ ይቀላል፡፡
ውሃ ለዛፎችና ለአትክልት ቦታዎች ሕይወት ይሰጣል፡፡ ሕዝቡ ሕይወት ከሚሰጣቸው ከያህዌ ራሳቸውን ለይተዋል፡፡
ኢሳይያስ በግጥም መልክ የያህዌን ቃል ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
‹‹ብርቱ ሰው›› ወይም፣ ‹‹ብርቱ የሆነ ሰው›› - ይህ የሚመለከተው ታዋቂና ሌሎች ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድሩ ሰዎችን ሊሆን ይችላል፡፡
ገለባ በቀላሉ የሚቃጠል ደረቅ ሣር ነው፡፡
ይህ የሰውን ሥራ ወይም ክፉ ሥራን ገለባ ላይ ወድቆ ከሚነድ ነገር ጋር ያመሳስላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሥራው እሳት እንደሚያስነሣ ብልጭታ ይሆናል››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ የያህዌ ቃል ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
‹‹ይሁዳ›› እና፣ ‹‹ኢየሩሳሌም›› እዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳና በኢየሩሳሌም የሚኖሩ››
‹‹ወደ ፊት››
ይህም ማለት 1) ገለጻ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የያህዌ ቤት ተራራ ጸንቶ ይቆማል›› ወይም 2) በሌላ መልኩ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቤተ መቅደሱ የሚሠራበትን ተራራ ያህዌ ይመሠርታል››
ያህዌ ግዙፍ ከፍታን በመሰለ ሁኔታ ስለ አስፈላጊነቱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም አስፈላጊ የሆኑ ተራሮች›› ወይም፣ ‹‹በዓለም ላይ በጣም አስፈላጊ የሆነ ቦታ››
ኢሳይያስ ከፍታን በመጠቀም በምሳሌያዊ መንገድ ስለ ክብር ይናገራል፡፡ ይህንን በሚከተለው ሁኔታ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ 1) አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ከሌላው ኮረብታ የበለጠ ያከብረዋል›› ወይም፣ እዚያ የሚያመልኩ ሰዎችን ለማመልከት፣ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌሎች ሰዎችን ካከበረው የበለጠ ያህዌ እዚያ የሚያመልኩትን ሰዎች ያከብራል››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሕዝቦች›› በእነዚህ አገሮች የሚኖሩ ሰዎች ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአገሮች ሁሉ የመጡ ሕዝቦች››
ወደ ያህዌ ተራራ የሚሄዱ ሰዎች ከጐርፍ ጋር ተመሳስለዋል፡፡ ይህም ጥቂት ሳይሆኑ ብዙ ሰዎች እንደሚመጡ አጽንዖት ለመስጠት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ወንዝ ወደ እርሱ ይጐርፋሉ›› ወይም፣ ‹‹ወደ እርሱ ይሄዳሉ››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
ሌላው ትርጒም፣ ‹‹ያዕቆብ ያስተምረናል… እኛም እንሄዳለን››
‹‹መንገድ›› እና፣ ‹‹ጐዳና›› የሰውን አኗኗር የሚያመለክቱ ምሳሌዎች ናቸው፡፡ በቋንቋህ ሰዎች ስለሚሄዱበት መንገድ ያላችሁ ቃል አንድ ብቻ ከሆነ ሁለቱን እንደ አንድ ቃል ልትጠቀምባቸው ትችላለህ፡፡
ሁለቱም ሐረጐች የሚያመለክቱት ተመሳሳይ ነገርን ነው፡፡ እውነት በኢየሩሳሌም መገኘቱን ሰዎች ሁሉ እንደሚረዱ ኢሳይያስ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጽዮን ያሉ የእግዚአብሔርን ሕግ፣ በኢየሩሳሌም የሚኖሩም የያህዌን ቃል ያስተምራሉ››
‹‹ሕግ ከጽዮን ይወጣልና›› ሕጉ ሰዎች ምንም ሳያደርጉ እንደ ወንዝ የሚወጣ ነገር መሆኑን ኢሳይያስ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሚያስተምሯቸው ሰዎች ሕጉ ከጽዮን ይወጣላቸዋል›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ከጽዮን ሕጉን ይናገራል››
‹‹የያህዌ ቃል ከኢየሩሳሌም ወጥቶ ይሄዳል›› የያህዌ ቃል ሰዎች ምንም ሳያደርጉ እንደ ወንዝ የሚሄድ ነገር እንደ ሆነ ኢሳይያስ ይናገራል፡፡ በውስጠ ታዋቂነት ያለውን መረጃ የበለጠ ግልጽ ማድረግ ትችላለህ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሚያስተምሯቸው ሰዎች ከኢየሩሳሌም የያህዌ ቃል ይወጣላቸዋል›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ቃሉን ከኢየሩሳሌም ይናገራል››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
‹‹ያህዌ ይፈርዳል››
‹‹አለመግባባትን ያስወግዳል››
እነዚህ ቃሎች ማንኛውንም የጦር መሣሪያ ይወክላሉ፡፡
እነዚህ ቃሎች ሰዎች ለሰላማዊ ጉዳይ የሚጠቀሙባቸውን መሣሪያዎች ሁሉ ይወክላሉ፡፡
‹‹ሰይፋቸውን ዘር ለማብቀል የሚጠቅም መሣሪያ ያደርጉታል››፤ ማረሻ ዘር ለመዝራት ሲፈልጉ ሰዎች መሬቱን የሚቆፍሩበት ስለታም መሣሪያ ነው፡፡
‹‹ጦራቸውን ቀጥቅጠው ማጭድ ያደርጉታል›› ወይም፣ ‹‹ጦራቸውን ለተክሎች አገልግሎት የሚውል መሣሪያ ያደርጋሉ›› ማጭድ ሰዎች የማያስፈልግ ቅርንጫፍ ከአትክልቶች የሚቆርጡበት ጠማማ ቢላ ነው፡፡
‹‹አንዱ ሕዝብ ሌላው ሕዝብ ላይ ሰይፉን አያነሣም›› ሰይፍ ጦርነትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንዱን ሕዝብ ሌላው ሕዝብ ላይ ጦርነት አያውጅም››
‹‹ሌላው ቀርቶ የጦርነት ዝግጅት እንኳ አያደርጉም›› ሰዎች ጦርነት ከማድረጋቸው በፊት ልምምድ እንደሚያደርጉ፣ ልምምድ ካደረጉት አንዳንዶቹም እንደማይዋጉ አንባቢዎቹ ይረዳሉ ብሎ ጸሐፊው ይጠብቃል፡፡
2፥5 ላይ ኢሳይያስ ለይሁዳ ሕዝብ፣ 2፥6 ላይ ለያህዌ ይናገራል፡፡ ሁለቱንም ጊዜ የተናገረው በግጥም መልክ ነው፡፡
x
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለያህዌ ይናገራል፡፡
ምድሪቱ ሰዎች በብር፣ በፈረሶችና በጣዖቶች የሚሞሏት አንዳች ነገር እንደሆነች ኢሳይያስ ይናገራል፡፡ ‹‹ምድሪቱ›› የሚለው ሰዎች ራሳቸውን ያመለክታል፤ ‹‹ተሞልተዋል›› የሚለው ሰዎቹ የእነዚህ ነገሮች ባለቤቶች መሆናቸውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብዙ ብር… ብዙ ፈረሶች… ብዙ ጣዖቶች አሏቸው››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች የሚናገሩት ስለ አንድ ነገር ነው፤ በእውነት አማልክት እንዳይደሉም አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ በቋንቋህ ሰው ለሠራው ነገር ቃል ከሌለ ሁለቱን ሐረጐች በአንድ ማጣመር ትችላለህ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነርሱ ራሳቸው የሠሯቸውን ነገሮች››
‹‹እጆች›› ሰዎቹ ራሳቸውን ይወክላሉ፤ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እጃቸው የሠራውን ነገር›› ወይም፣ ‹‹የራሳቸውን ሥራ›› ወይም፣ ‹‹በእጆቻቸው የሠሩትን ነገር››
‹‹ጣቶች›› ሰዎቹ ራሳቸውን ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣቶቻቸው ያበጇቸውን ነገሮች››
2፥9 ላይ ኢሳይያስ ለያህዌ መናገሩን ያበቃል፡፡ 2፥10-11 ላይ ኢሳይያስ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡ ሁለቱንም ጊዜ የሚናገረው በቅኔ መልክ ነው፡፡
እዚህ ላይ ሰዎች ወደ መሬት ዝቅ ማለታቸው የሚያመለክተው የታመኑበት ሁሉ ከንቱ መሆኑንና ራሳቸውንም ለመርዳት ምንም ማድረግ አለመቻላቸውን በመረዳታቸው በጣም መዋረዳቸውን ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ሰዎችን ያዋርዳል፤ የታመኑበት ሁሉ ከንቱ መሆኑንም ይረዳሉ››
ከእንስሳት የተለዩ ሰብዓዊ ፍጡራን
‹‹እያንዳንዱ ሰው››
‹‹አታንሣቸው›› የሚለው ያህዌ ሕዝቡን ይቅር የማለቱ ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይቅር አትበላቸው››
ይህ የሚከተሉትን ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ 1) ሰዎች ኮረብቶች ላይ ወዳሉ ዐለቶች መሄድ አለባቸው ወይም 2) መደበቅ የሚችሉበት ብዙ ዐለቶች ያሉበት ቦታ፡፡
ይህ የሚከተሉትን ማለት ሊሆን ይችላል፤ 1) መሬት ውስጥ ባሉ ጉድጓዶች መደበቅ ወይም 2) መሬት ውስጥ በቆፈሩት ጉድጓድ፡፡
እዚህ ላይ ‹‹አስፈሪ›› የሚለውን፣ ‹‹አስደንጋጭ›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአስደንጋጭ የያህዌ ፊት ለመሸሽ›› ወይም፣ ‹‹በጣም ከምትፈሩት ከያህዌ››
‹‹እንደ ንጉሥ እርሱ ያለው ውበትና ኀይል›› ወይም፣ ‹‹ንጉሣዊ ክብሩ›› ኢሳይያስ 2፥10 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
‹‹ያህዌ የሰዎችን እብሪት ያዋርዳል›› ‹‹የሰዎች እብሪት ዐይን›› ከሰዎች ሁሉ በላይ ሆኖ መታየት ከእነርሱ የተሻለ እንደሆነ ማሰብ ማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ ከያህዌ የተሻሉ እንደሆኑ በማሰብ ሰዎች ሁሉ በደል ፈጽመዋል፤ ያህዌን የሚያመልኩትን የሚያዩበት ሁኔታ የትዕቢታቸው መገለጫ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእርሱ የተሻሉ እንዲሆኑ በማሰባቸው ያህዌ ሰዎችን ሁሉ ያሳፍራል››
‹‹የሰዎች ትዕቢት›› ትዕቢተኞችን ይወክላል፤ ‹‹ይሰበራል›› ዝቅ ይላል ወይም ያፍራል ማለት ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ትዕቢተኞችን ያዋርዳል›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ትዕቢተኞች በራሳቸው እንዲያፍሩ ያደርጋል››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ያህዌን ብቻ ያመሰግናሉ››
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚያ ቀን ያህዌ በሁሉም ላይ ይፈርዳል››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
‹‹ከፍ ያለ ሰው›› ትዕቢተኛና ከሌሎች የበለጠ እንደ ሆነ የሚያስብ ሰው ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ትዕቢተኛና ራሱን ከሌሎች በላይ ከፍ የሚያደርግ ሰው›› ወይም፣ ‹‹ትዕቢተኛና ከሌሎች የበለጠ እንደ ሆነ የሚያስብ ሰው››
እብሪተኛ የሆነ ሰው ከሌሎች የበለጠ መሆኑን ይናገራል፡፡ እነዚህ ሁለት ሐረጐች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፤ በአንድነት የቀረቡት ያህዌ እንደሚቀጣቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
‹‹ማንኛውም ትዕቢተኛ ይዋረዳል›› ይህን በተሻለ ሁኔታ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ያዋርደዋል››
‹‹የሰራዊት ጌታ የያህዌ ቀን›› በዝግባዎችና በወርካዎች ላይ ይሆናል፡፡ ይህም ማለት የሚከተሉትን ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ 1) እነዚህ ዛፎች ያህዌ የሚፈርድባቸው ትዕቢተኞች ምሳሌ ናቸው፡፡ ወይም 2) እግዚአብሔር እነዚህ ግዙፍ ዛፎችን ያጠፋል፡፡
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡ በሰራዊት ጌታ በያህዌ ቀን የሚሆነውን በተመለከተ ገለጻውን ቀጥሏል፡፡
2፥14-16 እግዚአብሔር የሚያጠፋቸውን ነገሮች ይዘረዝራል፡፡ ይህም የሚከተሉትን ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ 1) እግዚአብሔር የሚያዋርዳቸውን ክፉ ሰዎች ያመለክታል፡፡ ወይም 2) እግዚአብሔር ዝርዝሩ ውስጥ የተጠቀሱ ነገሮች ሁሉ ያጠፋል፡፡
እነዚህ ቃሎች ትዕቢተኛ እስራኤላውያንን ያመለክታሉ፡፡ ኢሳይያስ 2፥2 ላይም ይገኛሉ፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ከፍ ያለው››
ይህ የሚያመለክተው ራሳቸውን ከጠላቶቻቸው ለመከላከል ሰዎች ከተሞቻቸው ዙሪያ የሚሠሩዋቸውን ግንቦች ነው፡፡ የእስራኤላውያን ትዕቢትና ያህዌን አታስፈልገንም ማለታቸው ለኀጢአታቸው ያህዌ የሚያመጣባቸውን ቅጣት ሁሉ መቋቋም እንደሚችሉ የማሰባቸው ምሳሌ ነው፡፡
‹‹ምንም የማያፈርሰው ወይም የማይሻገረው››
እነዚህ የሚያመለክቱት ሰዎች በባሕር ላይ ርቀው በመሄድ የተለያዩ ነገሮችን ወደ ከተሞቻቸው ለማምጣት የሚጠቀሙባቸውን መጓጓዣዎች ነው፡፡
‹‹ወደ ተርሴስ የሚሄዱባቸው መርከቦች››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡ በሰራዊት ጌታ በያህዌ ቀን የሚሆነውን መግለጽ ቀጥሏል፡፡ (ኢሳይያስ 2፥12)
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንኛውንም እብሪተኛ ሰው ይጥላል›› ወይም፣ ‹‹ማንኛውንም እብሪተኛ ዝቅ ያደርጋል››
‹‹ኩራት›› የሚለውን ቃል በሌላ መተካት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰዎች ኩራት እንዳልነበረ ይሆናል››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ 2፥11 ላይ ይህን እንዴት እንደተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ያህዌን ብቻ ያመሰግናሉ››
‹‹ጣዖቶች ሁሉ ይጠፋሉ›› ወይም፣ ‹‹ከእንግዲህ ጣዖቶች አይኖሩም››
ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአስፈሪነቱ ሰዎች… ሮጠው ይደበቃሉ››
‹‹ዐለት ውስጥ ያሉ ዋሻዎች›› እነዚህ በእጅ የሚያዙ ትንንሽ ድንጋዮች ሳይሆኑ፣ በጣም ትልልቅ ዐለቶች ናቸው፡፡
ኢሳይያስ 2፥10 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ያህዌን በጣም ከመፍራታቸው
እዚህ ላይ፣ ‹‹ክብር›› የሚለው፣ ‹‹ግርማ›› የሚለውን ቃል ይገልጻል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የንጉሥነት ክብሩ››
‹‹ያህዌ ለተግባር ሲነሣና የምድር ሰዎች እንዲፈሩት ሲያደርግ››
ኢሳይያስ በግጥም መልክ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡ በሰራዊት ጌታ በያህዌ ቀን የሚሆነውን በተመለከተ ገለጻ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ (ኢሳይያስ 2፥12)
ፍልፈል መሬት ቆፍሮ ውስጥ የሚኖር ትንሽ እንሰሳ ነው፡፡ የሌሊት ወፍ አንዳንዴ ዋሻ ውስጥ የሚኖር ትንሽ በራሪ ፍጥረት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእንስሳት››
ቋንቋህ፣ ‹‹ዋሻ›› እና፣ ‹‹ስንጣቂ›› የሚሉ ቃሎች ከሌሉት ሁለቱን ሐረጐች እንደ አንድ ቃል ልትጠቀምባቸው ትችላለህ፡፡
ያህዌን በጣም በመፍራታቸው፡፡ ኢሳይያስ 2፥19 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
‹‹የንጉሥነት ታላቅ ውበትና ኀይሉ›› ወይም፣ ‹‹የንጉሥነት ግርማው›› ኢሳይያስ 2፥10 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
‹‹ያህዌ ለተግባር ሲነሣና የምድር ሰዎች እንዲፈሩት ሲያደርግ›› ኢሳይያስ 2፥19 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ለመኖር መተንፈስ እንዳለበት በማሳየት የሰው ልጅ ምን ያህል ዐቅመቢስና ደካማ መሆኑን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ደካማና ሟች የሆነውን›› ወይም፣ ‹‹ለመኖር በአፍንጫው መተንፈስ የሚያስፈልገውን››
ሰዎች የሚተነፍሱባቸው አፍንጫ ላይ ያሉ ቀዳዶች
ኢሳይያስ ጥያቄውን የሚያቀርበው ቀድሞውኑ የሚያውቁትን ለሰዎች ለማሳሰብ ነው፡፡ ጥያቄውን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰው ምንም ማለት አይደለም›› ወይም፣ ‹‹ሰው ምንም ዋጋ የለውም››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እነሆ›› ለሚከተለው አጽንዖት ይሰጣል፡፡ ‹‹ተመልከቱ›› ወይም፣ ‹‹በእርግጥ›› ተብሎ ሊተረጐምም ይችላል፡፡
ሁለቱም የሚያመለክቱት ሰዎች የሚደገፉበትን ምርኩዝ ነው፡፡ እዚህ ላይ የሚያመለክተው በሕይወት ለመኖር ሰዎች በጣም የሚፈልጉትን ነገር እህልና ውሃን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ድጋፍ የሚሆናችሁን ነገር ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹የምትተማመኑበትን ነገር ሁሉ››
ይህ አንዳንድ ሰዎች የሚደገፉባቸው ነገሮች ዝርዝር ነው፡፡ ስለ የትኛውም ዐይነት ግለሰብ እንደ ተነገረ ስለሚያመለክቱ UDB ላይ እንዳለው በብዙ ቁጥር መተርጐም አለበት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተዋጊ ሰዎች… ብልኅ አስማተኞች››
ይህ የእንስሳትን አካል ክፍሎች ወይም ቅጠሎችን የመሳሰሉ ነገሮች በማየት የወደ ፊቱን መናገር እችላለሁ የሚል ሰው ነው፡፡ ኢሳይያስ 2፥6 ላይ ያለውን ተመሳሳይ ቃል እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ይህ የሚከተለውን ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ 1) ‹‹አምሳ›› የሚለው ቃል ሰውየው የሚመራቸውን ሰዎች ቁጥር ያመለክት ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የ50 ወታደሮች አለቃ›› ወይም 2) ‹‹አምሳ›› ተብሎ የተተረጐመው ቃል የአነስተኛ ወታደራዊ ምድብ ስም እንጂ፣ ትክክለኛ ቁጥርን አይወክልም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአነስተኛ ወታደራዊ ምድብ ኀላፊ››
50
እነዚህ ሐረጐች በመሠረታዊ ደረጃ ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፡፡ የሚከተለው ትርጒም ሊኖራቸውም ይችላል፤ 1) ‹‹ልጆችን መሪዎቻቸው አደርጋለሁ፤ ለጋ ወጣቶችም ይገዟቸዋል›› ወይም 2) ‹‹ለጋ ወጣቶች›› ተራና አላዋቂ ሰዎች ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያልበሰሉ መሪዎች በላያቸው እሾማለሁ፤ ለጋ ወጣቶችና መጥፎ መሪዎች ይገዟቸዋል››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እኔ›› የሚለው ቃል ያህዌን ያመለክታል፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ›› እንዲህ ይላል፣ ‹‹እኔ አደርጋለሁ››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች እርስ በርስ ይጨካከናሉ፤ በባልንጀራቸውም ላይ ግፍ ይፈጽማሉ››
‹‹ክብር የሌለው›› ወይም፣ ‹‹ሰዎች የማያከብሩት››
‹‹ክብር ያለው›› ወይም፣ ‹‹ሰዎች የሚያከብሩት››
‹‹እጅ›› ሥልጣንን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚህ ፍርስራሽ ላይ ኀላፊ ሁን›› ወይም፣ ‹‹በዚህ ፍርስራሽ ላይ ግዛ››
ይህ ማለት የሚከተሉትን ማለት ሊሆን ይችላል፤ 1) ብዙዎቹ የኢየሩሳሌም ሕንፃዎች ፈራርሰው ነበር፡፡ ወይም 2) የኢየሩሳሌም ሰዎች ሀብት ወይም መሪ አልነበራቸውም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሁን የፈረሰው ይህ ከተማ››
የሰዎችን ችግር መፍታት እነርሱን መፈወስ እንደ ሆነ ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፍጹም፤ እኔ ይህን ችግር መፍታት አልችልም›› ወይም፣ ‹‹የለም፤ እኔ ልረዳችሁ አልችልም››
ነቢዩ በዚህ ሁኔታ ላይ ሐሳብ መስጠት ቀጥሏል፡፡
ለእግዚአብሔር አለመታዘዝ ተሰናክሎ መውደቅ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
‹‹ዐይን›› ክቡር የሆነውን ራሱ እግዚአብሔርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክቡር የሆነው እርሱ›› ወይም፣ ‹‹ክቡር የሆነው ያህዌ››
ሰዎች ፊት ላይ የሚታየው እብሪት፣ የሰዎቹን ኩራት እንደሚመሰክርባቸው ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፊታቸው ላይ የሚታየው እብሪት ያህዌን እንደሚቃወሙ ያሳያል››
በኀጢአታቸው ስለሚኩራሩ እዚህ ላይ የይሁዳ ሰዎች እንደ ሰዶም ሰዎች መሆናቸው ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ሰዶም ሰዎች ሰው ሁሉ እንዲያውቅላቸው ስለ ኀጢአታቸው ያወራሉ››
አሁንም ቢሆን ጥፋት እየመጣ ነው፤ ሕዝቡ ግን እንዲመጣ ጥፋት የሚያደርገውን ሁሉ አድርገው ጨርሰዋል፡፡ የጥፋቱ መምጣት ምክንያት ራሱ ጥፋቱ እንደ ሆነ እዚህ ላይ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጥፋት እንዲመጣ ምክንያት የሆነውን ሁሉ አድርገው ጨርሰዋል››
‹‹ተገቢ የሆነውን ለሚያደርጉ እኔ መልካም ነገር እንደማደርግላቸው ንገራቸው››
ይህ በአጠቃላይ ጻድቃን ሰዎችን ይመለከታል፤ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጻድቃን የሆኑ ሰዎች››
ሥራ ሰዎች የሚበሉት ፍሬ የሚያፈሩ ዛፎች መሆናቸው ተነግሯል፡፡ ፍሬ የመልካም ሥራ ሽልማትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የመልካም ሥራቸውን ሽልማት ይቀበላሉና›› ወይም፣ ‹‹ስላደረጉት መልካም ሥራ ሽልማት ይቀበላሉ››
የዕብራይስጡ ምንባብ እዚህ ላይ በብዙ ቁጥር በሚያመለክት ተውላጠ ስም ይናገራል፤ ይሁን እንጂ ማንኛውንም ጻድቅ ሰው ይመለከታል፡፡ ተርጓሚዎች በነጠላ ቁጥር መተርጐም ይችላሉ፡- ‹‹የሥራውን ፍሬ ይበላል››
እዚህ ላይ ‹‹እጅ›› ሰው የሚያደርገውን ሥራ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ ሰው ሌሎች ላይ እንደሚያደርገው ይደረግበታል፡፡››
ይህም ማለት 1) ኢሳይያስ እየተናገረ ነው፤ ‹‹የእኔ›› የሚለው የሚያመለክተው ኢሳይያስን ነው፤ ወይም 2) ያህዌ እየተናገረ ነው፤ ‹‹የእኔ›› የሚለው የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡
ይህም ማለት 1) ‹‹ወጣቶች መሪዎቻቸው ሆኑ፤ እነርሱም ሕዝቡን ይጨቁናሉ›› ወይም 2) ‹‹መሪዎቻቸው እንደ ልጆች ያልበሰሉ ናቸው፡፡ ሕዝቡንም ይጨቁናሉ››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ሴቶች ሕዝቡን ይገዛሉ›› ወይም 2) ‹‹መሪዎቻቸው እንደ ሴቶች ደካሞች ናቸው››
በጥንታዊው መካከለኛው ምሥራቅ የሕዝብ መሪዎች እረኞች እንደ ሆኑ መናገር የተለመደ ነበር፡፡ እረኞች በጐቹን ለመመገብ በመልካም መንገድ ወደ ደህና ቦታ እንደሚመሩ፤ መሪዎችም ሕዝቡን እውነቱን ማስተማርና መልካም እንዲያደርጉ ማስተማር ይኖባቸዋል፡፡ የይሁዳ መሪዎች ይህን እያደረጉ አልነበረም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መሪዎችህ ከመልካም መንገድ የሚመልሱህ መጥፎ እረኞች ናቸው፤ ወዴት መሄድ እንዳለብህም አላሳዩህም››
ያህዌ እስራኤልን ላይ ክስ ለማቅረብ ወደ ፍርድ ቤት የሄደ ይመስል፣ ኢሳይያስ ያህዌ ሕዝቡን ለመጉዳት ያሳለፈውን ውሳኔ ያመለክታል፡፡ የዚህ መስመር ሁለተኛው ክፍል ከመጀመሪያው ጋር ተመሳሳይ ነው፤ የተደገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፍርድ ቤት ውስጥ ያህዌ ቦታውን ይዞአል፤ ሕዝቡን ለመክሰስም ተዘጋጅቶአል››
ፍርድ ሰው ይዞት የሚመጣ አንዳች ነገር እንደሆነ ተመልክቷል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፍርድን ያውጃል›› ወይም፣ ‹‹ፍርድን ይናገራል››
‹‹እናንተ›› የሚያመለክተው ሽማግሌዎቹንና መሪዎቹን ነው፡፡ ሕዝቡ የወይን እርሻ እንደሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡ የወይን እርሻው ፍሬ እንዳይሰጥ እርሻውን እንደማይንከባከብ ሰው ሽማግሌዎቹና መሪዎቹም እስራኤላውያን እግዚአብሔርን እንዳያገለግሉ አድርገዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቤ የወይን እርሻ ነው፤ እናንተ ግን አጠፋችሁት››
‹‹ከድኾች የወሰዳችሁት ንብረት ቤታችሁ ውስጥ አለ››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ድኾች የሆኑ ሰዎች››
ያህዌ ይህን የሚጠይቀው የሕዝቡን መሪዎች ለመክሰስ ነው፡፡ ይህን ክስ በዐረፍተ ነገር መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቤን ስለምትረግጡ፣ የድኾችንም ፊት ስለምታደቅቁ ክፉዎች ሆይ፣ በእናንተ ላይ ተቆጥቻለሁ››
ሰዎችን ማሰቃየት ከባድ ሸክም እነርሱ ላይ መጣል እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጭካኔ ሕዝቤን የጐዳችሁ››
ሰዎችን ማሰቃየት ፊታቸውን መሬት ላይ መፈግፈግ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ድኾችን የምትጐዱና የምታሰቃዩ››
የሚናገረውን እርግጠኝነት ለማሳየት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰራዊት ጌታ ያህዌ የሚለው ይህን ነው›› ወይም፣ ‹‹እኔ የሰራዊት ጌታ ያህዌ ይህን ብያለሁ››
እዚህ ላይ፣ ጽዮን የኢየሩሳሌም ከተማ ስትሆን፣ የራሷ ሴት ልጆች እንዳላት ሴት ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጽዮን ሴት ልጆች››
‹‹እብሪት በሚያሳይ መንገድ››
ሴቶቹ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ማድረግ እንደ ፈለጉ እንዲያስቡ ለማድረግ ወንዶችን ማየት፡፡
ወንዶችን ለመማረክ በዚህ ሁኔታ ይራመዳሉ፤ ምናልባትም ቁርጭምጭሚታቸው ላይ ያለው የእግር አልቦ ከቃጭል ጋር በጌጠኛ ሰንሰለት የተያያዘ በመሆኑ በተለመደው ሁኔታ እንዳይራመዱ አድርጓቸው ይሆናሉ፡፡
ይህ ክፍል ያህዌ በእንዴት ያለ ሁኔታ የኢየሩሳሌምን ሴቶች እንደሚቀጣ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ጌታ ሌሎች እንዲያደርጉ የሚያነሣሣው እርሱ የሚያደርገው እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታ ሌሎች እንዲነጥቋቸው ያደርጋል››
ከእግር ከፍ ብሎ ቁርጭምጭሚታቸው ላይ ሴቶች የሚያደርጉት ጌጥ፡፡
ሴቶች ራሳቸውና ጠጉራቸው ላይ የሚያደርጉት ጌጥ
ሰዎችን ከክፉ ነገር ያድናል ብሎ በማሰብ ዐንገት ላይ የሚጠለቅ ባለ ጨረቃ ቅርጽ ጌጥ
ጆሮ ላይ የሚንጠለጠል ጌጥ
ሴቶች እጆቻቸው ላይ የሚያደርጉት ጌጥ
የሴት ልጅን ፊትና ራስ የሚሸፍን በጣም ስስ ልብስ
ሴቶች ራሳቸው ወይም ጠጉራቸው ላይ የሚያስሩት ረጅም ስስ ጨርቅ
ይህ ሴቶች ቁርጭምጭሚታቸው ላይ የሚያደርጉት ጌጥ ነው፡፡ ብዙውን ጊዜ ደስ የሚል ድምፅ እንዲኖረው ሰንሰለት ይንጠለጠልበታል፡፡
ሰዎች ወገባቸው ላይ የሚያደርጉት ጨርቅ
መልካም ሽታ እንዲኖራቸው ሴቶች የሚቀቡት፣ በሰንሰለት ወይም በክር አንገታቸው ላይ የሚያንጠለጥሉት ብልቃጥ ወይም መያዣ
መልካም ዕድል እንዲያመጣ በማመን ሰዎች የሚያንጠለጥሉት ጌጥ
ጣት ላይ የሚደረጉ ጌጣ ጌጦች
አፍንጫ ላይ የሚደረጉ ጌጣ ጌጦች
ሰው ሁሉ እንዲያየው ከሌሎች ልብሶች በላይ የሚለበስ ረጅምና ሰፊ ባለ ጌጥ ቀሚስ
ከሌሎች ልብሶች በላይ ትከሻ ላይ የሚደረግ ልብስ
ኢሳይያስ 3፥19 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ትንንሽ ነገሮች የሚይዙበት ቦርሳ
በእጅ የሚያዝና ራስን ለማየት የሚያገለግል ትንሽ መስታወት
ሀብታዎች የሚለብሱት ስስ ልብስ
ጠጉር ላይ የሚደረግ ልብስ ወይም ትንሽ ባርኔጣ
ውበት እንዲሰጣት ሴት ልጅ ላዩዋ ላይ የምትጠመጥመው ልብስ
ሰዎች ወገባቸው ወይም ደረታቸው ላይ የሚለብሱት ልብስ፡፡ ኢሳይያስ 3፥20 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ይህ የሚያመለክተው እነርሱን ሲይዟቸው ጠላቶቻቸው የይሁዳን ሰዎች የሚያስሩበትን ገመድ ሊሆን ይችላል፡፡ ወይም ደግሞ የኢየሩሳሌም ሴቶች በገመድ የሚታሰር ተራ ልብስ እንጂ፣ ሌላ ምንም የሚለብሱት እንደማይኖራቸው የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ያመረ ጠጉር ቢኖራቸውም መላጣ ይሆናሉ››
መውደቅ መገደልን፣ ሰይፍ ጦርነትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወንዶቻችሁ በጦርነት ይገደላሉ፤ ተዋጊዎቻችሁ በውጊያ ይገደላሉ›› ወይም፣ ‹‹ጠላቶች ወታደሮቻችሁን በጦርነት ይገድሏቸዋል››
እዚህ ላይ የከተማው ደጆች ከተማው ደጃፍ ላይ አደባባይ የሚቀመጡ ሰዎችን ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኢየሩሳሌም ሰዎች ከተማው በሮች ላይ ተቀምጠው ያዝናሉ ያለቅሳሉ››
ኢሳይያስ የኢየሩሳሌም ሕዝብ ከጠላቶቿ የሚያድናት ሰው እንደሌላትና ወዳጆቿ ሁሉ ስለ ተውአት መሬት ላይ ተቀምጣ እንደምታለቅስ ሴት መሆናቸውን ይናገራል፡፡
ይህ ሐረግ፣ ‹‹እናግባህ›› ማለት ነው፡፡
ይህም ማለት 1) ‹‹ቅርንጫፍ›› ያህዌ በእስራኤል ምድር የሚያበቅለው እህል የሚወክል ቃል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የእስራኤልን እህል ያማረ ያደርጋል›› ወይም 2) ‹‹ቅርንጫፍ›› መሲሑን የሚመለከት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ውበትና ክብር ይኖረዋል››
አንዳንዴ፣ ‹‹ፍሬ›› በምድሪቱ የሚገኝ ምግብን ይወክላል፤ አንዳንዴ መንፈሳዊ ባርኮትን ይወክላል፡፡ እዚህ ላይ የሚከተሉን ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ 1) እግዚአብሔር ምድሪቱ እንደ ገና መልካም ምግብ እንድታበቅል ያደርጋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእስራኤል ያሉ ሰዎች የምድሪቱን መልካም ነገር ይበላሉ›› ወይም 2) ወደ ፊት የሚመጣው መሲሕ በምድሪቱ ላሉ ሰዎች መንፈሳዊ በረከት ይዞላቸው ይመጣል፡፡
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች አንድ ትርጒም ነው ያላቸው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹የተረፉት›› ሲል ግለ ሰብን ሳይሆን በኢየሩሳሌም በሕይወት ያሉትን ሁሉ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኢየሩሳሌም የሚቀር ሁሉ››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታ ቅዱሳን በማለት ይጠራቸዋል›› ወይም፣ ‹‹የጌታ ይሆናሉ››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስሙ በኢየሩሳሌም ነዋሪዎች መዝገብ ያለ ሰው ሁሉ››
ይህ አባባል ኀጢአት እንደሚታጠብ እድፍ እንደ ሆነ ይናገራል፤ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታ እድፍ እንደሚያጠራ፣ የጽዮንን ሴቶች ኀጢአት ካጠበ በኃላ››
ይህ ማለት፣ 1) የኢየሩሳሌም ሴቶች፤ ወይም 2) የኢየሩሳሌም ሕዝብ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹የተነከረችበት ደም›› የሚያመለክተው ግፍንና ግድያን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጹሐንን የሚጐዱ የኢየሩሳሌምን ሰዎች ያስወግዳል››
እግዚአብሔር የኢየሩሳሌምን ኀጢአት የሚያስወግደው በዚህ መንገድ ነው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹መንፈስ›› የፍርድና የማቃጠልን እንቅስቃሴ የሚወክል ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፍርድና በእሳት ነበልባል››
ይህም ማለት 1) ያህዌ ሕዝቡን ይቀጣል፤ ወይም 2) ያህዌ ሕዝቡን በደለኛ ያደርጋል ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ይህም ማለት 1) አንዳች ርኩስ ነገርን እንደሚስወግድ ያህዌ ኀጢአተኞችን ከጽዮን ያስወግዳል ማለት ሊሆን ይችላል፤ ወይም 2) ‹‹የሚያቃጥል እሳት›› የኀጢአተኞችን ሁሉ መደምሰስ ሊያመለክት ይችላል፡፡
ይህም ማለት 1) የከበረችውን ከተማ የሚጋርድ መጋረጃ፤ ወይም 2) ከተማዋን የሚጋርድ መጋረጃን የያዘ የእግዚአብሔር ክብር ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ የመጀመሪያውን ትርጒም ከያዝን ያህዌ በውስጧ ስለሚኖር ከተማዋ የከበረች ትሆናለች ማለት ነው፡፡
ለመከለያ እንዲሆን አንዳች ነገር ላይ የተሰቀለ ጨርቅ ነው፡፡
ኢሳይያስ ስለ ገበሬውና ስለ ወይን እርሻው ምሳሌ ይናገራል፡፡ ገበሬው ያህዌን፣ የወይን እርሻው ደቡባዊውን የእስራኤል መንግሥት የይሁዳን ሕዝብ ይወክላል፡፡
‹‹በጣም የምወደው››
‹‹መልካም ፍሬ በሚገኝበት ኮረብታ ላይ››
‹‹አፈሩን አዘጋጀ›› ይህ ለተክል ምቹ ለማድረግ መሬቱን በመቆፈሪያ መቆፈርን ያመለክታል፡፡
‹‹ላዩ ላይ ሆኖ ለመጠበቅ በመካከሉ ረጅም ግንብ ሠራ›› የወይን እርሻውን ለመጠበቅ አንድ ሰው ማማው ጫፍ ላይ ሆኖ ሰዎች ወይም እንስሳት ወደዚያ እንዳይገቡ ይከላከላል፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡
‹‹ወይኑን ለመጭመቅ ጉድጓድ ቆፈረ›› የወይን መጭመቂያ ሰዎች ወይን ፍሬውን እየረገጡ ጭማቂውን የሚያወጡበት መሬት ላይ ባለ ትልቅ ድንጋይ የተሠራ ነገር ነው፡፡
‹‹የማይጠቅም ፍሬ›› ወይም፣ ‹‹የማይጣፍጥ ፍሬ››
ኢሳይያስ ስለ ወይኑ እርሻ በተናገረው ምሳሌ እግዚአብሔርን የሚወክለው ባለቤት፣ የወይን እርሻውን በተመለከተ ለኢየሩሳሌምና ለይሁዳ ሰዎች ይናገራል፡፡
ይህ የሚናገረው በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ለሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ነው፤ ስለዚህ በብዙ ቁጥር መናገር ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኢየሩሳሌምና በይሁዳ የምትኖሩ ሁሉ››
‹‹ይሁዳ›› የደቡባዊው እስራኤል መንግሥት ስም ነበር፤ ዋና ከተማውም ኢየሩሳሌም ነበር፡፡
በሁለት ነገሮች መካከል ያለ ክፍት ቦታ ብዙውን ጊዜ ከሁለት አንዱን የመምረጥን ሐሳብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማን ትክክል እንደ ነበር ፍረዱ፤ እኔ ወይስ የወይን ቦታዬ››
ባለቤቱ ይህን ጥያቄ ያቀረበው ስለ ወይን ቦታው ጠንከር አድርጐ ለመናገር ነው፡፡ ጥያቄውን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለወይን ቦታዬ ማድረግ የምችለውን ሁሉ አድርጌአለሁ››
ባለቤቱ ጥያቄውን ያቀረበው የወይን ቦታው መልካም ፍሬ ማፍራት እንደ ነበረበት ለመናገር ነው፡፡ ጥያቄውን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የፈለግሁት ጥሩ ፍሬ እንዲያፈራ ነበር፣ ግን ኮምጣጣ ፍሬ አፈራ››
ኢሳይያስ ባቀረበው ምሳሌ የወይኑ ቦታ ባለቤት ስለ ወይን ቦታው መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹የቁጥቋጠውን ሐረግ እነቅላለሁ›› ሐረግ መደዳውን ያለ ቁጥቋጦ ወይም የአትክልት ቦታን ወይም ሌላ ክልልን ለመጠበቅ መደዳውን የሚተከል ዛፍ ነው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ሐረግ›› ምናልባት ወይን ቦታው ዙሪያ ባለው ግንብ ላይ የሚተከል እሾኻማ ቁጥቋጦ ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ከብቶች ገብተው የሚመገቡበት ቦታ አደርገዋለሁ›› ይህ ከብቶች የሚመገቡት ሣር የበዛበት ቦታ ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከብቶች ይረጋግጡታል››
‹‹አጠፋዋለሁ››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም አይኮተኩተውም፤ አያርመውም›› ወይም፣ ‹‹ማንም የማያስፈልጉትን ቅርንጫፎች አይቆርጥም፤ ለአፈሩም ጥንቃቄ አያደርግም››
ብዙውን ጊዜ ኩርንችትና እሾኽ ጠፍ የሆኑ ከተሞችንና አገሮችን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡
ኢሳይያስ ስለ ወይኑ ቦታ ገለጻ ይሰጣል
ምሳሌው ውስጥ ያለው ወይን ቦታ የእስራኤልን ሕዝብ እንደሚወክል ኢሳይያስ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰራዊት ጌታ የያህዌ ወይን ቦታ የእስራኤልን ቤት ይወክላል›› ወይም፣ ‹‹የእስራኤል ሕዝብ የሰራዊት ጌታ የያህዌ ወይን ቦታ ናቸው››
‹‹ቤት›› — ቤቱ ውስጥ የሚኖረውን ቤተ ሰብ ያመለክታል፡፡ እዚህ ላይ የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግሥት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እስራኤል›› ወይም፣ ‹‹የእስራኤል መንግሥት›› ወይም፣ ‹‹የእስራኤል ሕዝብ››
የይሁዳ ሰዎች ያህዌ የተከለው ወይን ዛፍ መሆናቸው ተነግሯል፡፡ ይህን በምስስል ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የይሁዳ ሰዎች ለያህዌ ደስታ ያህዌ እንደ ተከለው ወይን ዛፍ ናቸው››
‹‹ሰዎች›› የሚወክለው የይሁዳን ሕዝብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የይሁዳ ሕዝብ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ፍትሕ›› የሚለውን፣ ‹‹መልካሙን ማድረግ›› ብሎ መለወጥ ይችላል፡፡ ‹‹ግድያ›› የሚለውን፣ ‹‹እርስ በርስ መገዳደል›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሕዝቡ መልካም ነገር እንዲያደርግ ፈለገ፤ ግን እርስ በርስ ተገዳደሉ››
‹‹ፈለገ›› የሚለውን በዚህ ቁጥር ከተመለከትነው መረዳት ይቻላል፡፡ ትርጒሙን የበለጠ ግልጽ ለማድረግ መደጋገም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጽድቅን ፈለገ›› ወይም፣ ‹‹መልካም የሆነውን እንዲያደርጉ ፈለገ››
‹‹ነበረ›› የሚለውን ቀደም ሲል ከነበረው ቁጥር መረዳት ይቻላል፡፡ ትርጒሙን የበለጠ ግልጽ ለማድረግ መደጋገም ይቻላል፡፡ ሰዎች ርዳታ ለመፈለግ የጮኹበትን ምክንያት የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይልቁን የርዳታ ጩኸት ነበረ›› ወይም፣ ‹‹ይልቁን ሌሎች ስላጠቋቸው የሚረዳቸው ሰው ፍለጋ ጩኸት ነበረ››
ምናልባት ብዙ ጩኸቶችን የሚያመለክት ገለጻ ሊሆን ይችላል፡፡
ኢሳይያስ የእግዚአብሔርን ፍርድ ይናገራል
‹‹በጣም ብዙ ቤቶችን፣ በጣም ብዙ መሬቶችን የሚወስዱ›› ለዘለቄታው ከቤተ ሰብ መሬት መውሰድን ሕጉ እንደሚከለክል ሰሚዎቹ እንደሚረዱ ኢሳይያስ ይገነዘባል፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
‹‹ማንም አይኖርባቸውም››
የወይን እርሻው ስፋት ያንን ለማረስ በቀን ውስጥ በሚያውላቸው ጥማድ በሬዎች ብዛት ይገመታል፡፡ እያንዳንዱ ጥማድ በሬ በቀንበር ይያያዛል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐሥር ጥማድ በሬዎች የሚያውል እርሻ››
‹‹አንድ መስፈሪያ ወይን ጭማቂ›› ወይም፣ ‹‹22 ሊትር ወይን ጭማቂ›› አንድ ጐሜር ከዐሥር ኢፍ ጋር እኩል ነው፡፡
‹‹220 ሊትር ዘር 22 ሊትር እህል ብቻ ይሰጣል፡፡›› አንድ ጐሜር ከአሥር ኢፋ ጋር እኩል ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው አልኮል ከመጠጣት ውጪ ቀኑን ሙሉ ምንም ስለማይሠሩ ሰዎች ነው፡፡
ጠጪዎቹን የሚያሰክር ወይን ጠጅ የሚያቃጥል ወይም የሚያነድ እሳት እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በወይን ጠጅ እስኪሰክሩ ድረስ››
እነዚህ የሙዚቃ መሣሪያዎችና ወይን ጠጅ ሰዎቹ በፈንጠዝያ ጊዜያቸውን እንደሚያሳልፉ ያመለክታሉ፡፡
በእጅ የሚመታ፣ እንደ ታንቡር የሚመታ ራስ ያለው የሙዚቃ መሣሪያ፡፡ ምናልባትም ተጫዋቹ ሲንጣቸው ድምፅ የሚሰጡ የብረት ቁርጥራጮች ዙሪያውን ሊኖሩት ይችላሉ፡፡ ከበሮው ተጫዋቹ በአንድ እጁ ይዞ እስኪንጠው ድረስ በጣም ትንሽ ሊሆን ይችላል፡፡
አጥብቀው አላሰቡም
‹‹ሥራ›› የሚለውን፣ ‹‹ያደረገውን›› ወይም፣ ‹‹የፈጠረውን›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ያደረገውን›› ወይም፣ ‹‹እርሱ የፈጠረውን››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጆች›› አንዳች ነገር ያደረገ ሰውን ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ያደረገውን››
እነዚህ ቁጥሮች ለእግዚአብሔር ባለመታዘዛቸው ሰዎች ላይ የሚደርሰውን ያመለክታሉ፡፡
በትንቢት ወደ ፊት የሚፈጸሙ ነገሮች ብዙውን ጊዜ አሁንእንደ ተፈጸሙ ተደርጐ ይነገራል፡፡ ይህ አጽንዖት የሚሰጠው ትንቢቱ በእርግጥ የሚፈጸም መሆኑን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሌላ አገር የመጣ ጠላት ሕዝቤ እስራኤልን በባርነት ይወስዳል››
ያላወቁት ምን እንደ ነበር ይበልጥ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌን ወይም ሕጉን አላወቁም››
ይህ ሐረግ የሚናገረው በመቃብር ወይም ሌሎች እንስሳትን በሚበላ አውሬ ስለ ተመሰለው ስለ ሲኦል ነው፡፡ በጣም ብዙ ሰዎች እንደሚሞቱ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሞት ብዙ ሰዎችን ለመብላት እንደ ተራበ አውሬ አፉን በሰፊው ከፍቷል››
ነቢዩ አሁን የተፈጸመ ይመሳል ስለ የወደ ፊቱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብዙ የእስራኤል ሰዎች፣ ታላላቅና ታናናሾቻቸው፣ መሪዎቻቸውና ጭፈራን የሚወዱ ወደ ሲኦል ይወርዳሉ››
ሁለቱም ሐረጐች የሚናገሩት ስለ ተመሳሳይ ነገር ሲሆን፣ በአንድነት የተነገሩት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማቅረብ ይቻላል፡፡ ኢሳይያስ 2፥9 ላይ ተመሳሳይ ነገርን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ሰውን ሁሉ ዝቅ በማድረግ ያዋርዳል››
ወደ ፊት የሚሆኑ ነገሮች አሁን እንደ ተፈጸሙ ተደርጐ ተነግሮአል፡፡
ብዙውን ጊዜ እንዲህ ሲባል የሚያመለክተው እጅግ ዝቅ ማለትን ነው፡፡
ብዙውን ጊዜ መሰበር የእፍረት ምልክት ነው፡፡ ኢሳይያስ 2፥11 ተመሳሳዩን ቃል እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የትዕቢተኛው ዐይን በእፍረት መሬት ያያል›› ወይም፣ ‹‹ትዕቢተኞች የነበሩ አሁን አፍረዋል››
ትዕቢተኛና እብሪተኛ ሰዎች ከሌሎች ይልቅ በጣም ከፍ ከፍ ያሉ መሆናቸው ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኩሩዎች››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ትክክል በመሆኑ ሰዎች የሰራዊት ጌታ ያህዌን ያመሰግናሉ››
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት
መከበር ከፍ ከፍ ማለት እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እጅግ ይከበራል››
ያህዌ ኢሳይያስ 5፥1 ላይ፣ ‹‹የወይን ቦታ›› ተብሎ የተጠራውን የኢየሩሳሌም ከተማ ያጠፋል፡፡ የበጐች መሰማሪያ ከመሆን ውጪ ለምንም አይጠቅምም፡፡
ሣር ይበላሉ
ይህ ጠቦቶቹ እዚያ ሣር ይበላሉ ማለት ነው፡፡ ቦታው ለሌላ ነገር አይጠቅምም፡፡
እነዚህ ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ትርጒም ነው ያላቸው፡፡ በሙሉ ኀይላቸው በገመድ ሰረገላ የሚጐትቱ ይመስል ሆን ብለው ኀጢአት በመሥራት ይጸናሉ፡፡ እግዚአብሔር ለኀጢአታቸው ይቀጣቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰረገላን በገመድ እንደሚጐትት ሰው ኀጢአት ለማድረግ በርትቶ ለሚሠራ ሰው ወዮለት››
ይህ የሚያመለክተው በኀጢአት የጸኑትንና (ቁ.18) እንዲያስቆማቸው በፌዝ እግዚአብሔርን የሚገዳደሩትን ሰዎች ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እያፌዙ እንዲህ ለሚሉ››
የእግዚአብሔር ዕቅድ በራሳቸው ጊዜ ማምጣት የሚችሉት ነገር ተደርጐ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ቅዱስ ዕቅዱን ይፈጽም››
ይህን ኢሳይያስ 5፥16 ላይ እንደ ተረጐምህ ተርጒመው፡፡
እነዚህን ነገሮች የሚያደርጉ፣ ‹‹ክፉውን መልካም፣ መልካሙን ክፉ›› እንደሚሉ ሰዎች ናቸው፡፡ እነዚህ ነገሮች ተቃራኒዎች ናቸው፤ ሰዎች በመካከላቸው ያለውን ልዩነት ያውቃሉ፤ አንዳንዶች ግን በሐሰት መጥፎ ነገሮች መልካም እንደሆኑ ይናገራሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጨለማውን ብርሃን፣ ብርሃኑን ጨለማ እንደሚሉ ሰዎች ናቸው፤ መራራውን ጣፋጭ ጣፋጩን መራራ እንደሚሉ ሰዎች ናቸው፡፡››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ዐይን›› የሚወክለው አስተሳሰብን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ራሳቸውን እንደ አስተዋይ የሚመለከቱ››
‹‹ሁሉንም ነገር መረዳት የሚችሉ የሚመስላቸው››
ይህ ምንባብ የሚያመለክተው ፍርድ ቤት ውስጥ ስላሉ ብልሹ ዳኞች ነው፡፡
‹‹በደል ያለባቸውን ሰዎች ንጹሕ ናችሁ ለሚሉ››
‹‹ንጹሕ ሰዎችን በአግባቡ ለማያስተናግዱ››
‹‹የእሳት ነበልባል›› ወይም፣ ‹‹ነበልባል››
የእነዚህ ሐረጐች ትርጒም በመሠረቱ ተመሳሳይ ነው፡፡ ኢሳይያስ 5፥18-23 ላይ የተጠቀሱትን ሰዎች እግዚአብሔር ይቀጣቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእሳት ነበልባል ገለባን እንደሚያቃጥል››
እህል ከታጨደ በኃላ እርሻው ላይ የሚቀር ደረቅ የተክሎች አካል፡፡
እነዚህ ሰዎች እንደ ሞቱ ተክሎች እንደ ሆነ ኢሳይያስ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሥሩ እንደበሰበሰ ተክል ይሞታሉ፤ ደርቆ በነፋስ እንደሚወሰድ አበባ ይበንናሉ››
ኢሳይያስ የያህዌ ቁጣ እንደ እሳት እንደሆነ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ በጣም ተቆጥቷል››
ነቢዩ የወደ ፊቱን አሁን እንደ ተፈጸመ ይናገራል፡፡ እንዲህ ያደረገው ትንቢቱ በትክክል እንደሚፈጸም አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብርቱ በሆነው እጁ ይቀጣቸዋል››
እዚህ ላይ ‹‹እጅ›› የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ኅይልና ቁጥጥር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነርሱ ላይ ኅይሉን ገለጠ››
የሞቱ ሰዎች
ጥራጊ ይመስል የሞቱ ሰዎች ሬሳ መንገድ ላይ እንዲጣል ይደረጋል፡፡ ይህም ብዙዎች እንደሚሞቱና የሚቀብራቸው እንደማይኖር ያመለክታል፡፡ ‹‹ጥራጊ›› የሚለው ቃል፣ ‹‹ቆሻሻ›› ወይም፣ ‹እበት›› ተብሎ መተርጐም ይቻላል፡፡
‹‹ይህ ሁሉ ሆኖ እንኳ፣ አሁንም እንደ ተቆጣ ነው፤ እጁም››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› የእግዚአብሔርን ኀይልና የበላይነት ይመለከታል፡፡ ኢሳይያስ ያህዌ እንደ ሰው የሚማታ እንደ ሆነ ይናገራል፡፡ ይህ ያህዌ እስራኤልን የመቅጣቱ ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሁንም ሊቀጣቸው ዝግጁ ነው››
ኢሳይያስ በሁለት የተለያዩ መንገዶች የሚናገረው ስለ አንድ ጉዳይ ነው፡፡ ከይሁዳ በጣም ርቀው ያሉት ሕዝቦች መጥተው እንዲያጠቁ ማድረጉ፣ እነርሱን ወደ ይሁዳ ለመጥራት ምልክት ማቆምና ማፏጨት ተደርጐ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከይሁዳ በጣም ርቀው ያሉትን የአሕዛብ ሰራዊት ይጠራና እንዲመጡ ይነግራቸዋል››
ሰውን ወይም እንስሳን ለመጥራት አንድ ሰው ከአፉ የሚያወጣው ከፍ ያለ ቃና ያለው ድምፅ
‹‹የጠላት ሰራዊት ይመጣሉ››
እነዚህ ቃሎች በመሠረቱ ተመሳሳይ ሲሆኑ፣ ምን ያህል ቶሎ እንደሚመጡ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ፈጥነው››
ኢሳይያስ ይሁዳን ስለሚያጠቃው ሰራዊት መናገሩን ቀጥሏል፡፡ አሁን እንኳ እንደ መጣ አድርጐ ይናገራል፡፡ (ኢሳይያስ 5፥26 ይመ.)
እነዚህ አራት ቃሎች በሥራ ከመድከም እስከ መራመድ አለመቻል፣ ንቁ ለመሆን ካለመቻል እስከ ሙሉ በሙሉ ንቁ አለ መሆን እያደጉ ይሄዳሉ፤ ስለዚህ ትርጒሙ ውስጥ አራቱም መኖር አለባቸው፡፡
በቀላሉ ተነሥተው መዋጋት እንዲያስችላቸው ወታደሮች ሁሌም ትጥቃቸው እንደ ተጠበቀ ነው፡፡
‹‹የጫማቸው ክር››
‹‹ሸኾናቸው እንደ ጠንካራ ድንጋይ ነው›› ኢሳይያስ የፈረሶችን እግር ጠንካራ ክፍል ከተነካ የእሳት ብልጭታ ከሚወጣው ከጠንካራው ድንጋይ ከባልጩት ጋር ያመሳስለዋል፡፡ ይህም ማለት 1) ኢሳይያስ ሸኾናቸውን ከባልጩት ጋር ያመሳሰለው በሚሮጡበት ጊዜ የሚወጣውን ብልጭታ አስፈሪነት ለማሳየት ሊሆን ይችላል፡፡ ወይም 2) ኢሳይያስን ሸኾናቸውን ከባልጩት ጋር ያመሳሰለው ፈረሶቹ ጌቶቻቸው የሚፈልጉትን ሁሉ ለማድረግ እንዲያስችላቸው ሸኾናቸው ምን ያህል ጠንካራ እንደ ሆነ ለማሳየት ሊሆን ይችላል፡፡
በመንገዳቸው የሚገኙትን ሁሉ እንደሚያጠፉ ለማሳየት ኢሳይያስ የሠረገሎቹን መንኮራኩር ከዐውሎ ነፋስ ጋር አመሳስሎታል፡፡
ከእነዚህ መንኮራኩሮች ጋር የተያያዙ ስለታም ነገሮች አሉ፤ በአጠገቡ የሚያልፈውን ነገር ደቅቁታል፡፡
ኢሳይያስ ይሁዳን ስለሚያጠቃው ሰራዊት መግለጹን ቀጥሏል፡፡
እነዚህ ሐረጐች በመሠረቱ የሚናገሩት ስለ አንድ ነገር ነው፡፡ ድምፃቸው የይሁዳን ሕዝብ በጣም እንደሚያስፈራ ለማመልከት ኢሳይያስ የጠላትን ሰራዊት ከአንበሳ ጋር ያመሳስላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጦርነት ጊዜ ሰራዊቱ ሲጮኹ የሚያገሣ አንበሳ ይመስላሉ››
ወጣትነት የብርታት መገለጫ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብርቱ አንበሳ››
ጠላት የይሁዳን ሕዝብ መግደሉን አንበሳ ደካማውን እንስሳ ከመግደሉ ጋር ኢሳይያስ ያመሳስላል፡፡ ይህም ማለት 1) አንበሶች ጥቃት ከማድረሳቸው በፊት ከፍ ያለ ጩኸት አያሰሙም፡፡ ወይም 2) ጸሐፊው በሁለት ቃላት የተጠቀመው አንድ ትርጒም ስላለው ነገር ለመናገር ነው፡፡
አራዊት አድነው የሚዙት እንስሳ
‹‹ማንም ሊያድናቸው አይችልም››
እነዚህ ቃሎች ቁጥር 29 ላይ፣ ‹‹ይጮኻሉ›› በሚል የተተረጐሙት ናቸው፡፡ የባሕር ሞገድን ወይም ከባድ ዝናብን ወይም ሌላ አስፈሪ ተፈጥሮአዊ ድምፅን የሚመለክት ቃል በቋንቋህ ካለ ተጠቀምበት፡፡
እዚህ ላይ፣ ጨለማ መከራና ጥፋትን ይወክላል፡፡ ምሳሌያዊ ቋንቋውን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጨለማው ደመና የፀሐይ ብርሃንን ፈጽሞ ይጋርዳል››
‹‹ከፍ ያለ››እና፣ ‹‹የከበረ›› የተሰኙት ቃሎች ዙፋኑ በጣም ከፍ ያለና በዙሪያው ካሉት ሁሉ በላይ መሆኑን አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ የዙፋኑ ከፍታ ጌታ ምን ያህል ታላቅና ኀያል መሆኑን ያመለክታል፡፡
‹‹ቦታውን ሞላው››እዚህ ላይ ቤተ መቅደስ ለማለት ጥቅም ላይ የዋለው ቃል ብዙውን ጊዜ ቤተ መንግሥትን ነው የሚያመለክተው፡፡
‹‹ሱራፌል›› የሚለው ቃል፣ ሱራፍ የሚለው ብዙ ቁጥር ነው፡፡ ይህም ማለት ጌታ ዙፋን ላይ ተቀምጦ ነበር፤ ሱራፌልም ለማገልገል ዝግጁ ሆነው ጌታ አጠገብ ቆመው ነበር ወይም እየበረሩ ነበር ማለት ነው፡፡
ይህ ቃል እነዚህ ፍጡራን የእሳት ነበልባል ወይም እባብ የሚመስል ሁኔታ ሳይኖራቸው እንዳልቀረ ያመለክታል፡፡ ‹‹ሱራፌል›› ምን ማለት እንደ ሆነ በትክክል ስለማይታወቅ ‹‹ባለ ክንፍ ፍጥረቶች›› ወይም፣ ‹‹ክንፋም ሕያው ፍጥረቶች›› በማለት መተርጐም ትችላለህ፡፡ ወይም ቃሉን ወስደህ በቋንቋህ ልትጠቀምበት ትችላለህ፡፡
‹‹እያንዳንዱ ሱራፍ ስድስት ክንፎች ነበሩት›› ወይም፣ ‹‹እያንዳንዱ ፍጡር ስድስት ክንፎች ነበሩት››
‹‹ክንፍ›› እና፣ ‹‹ሱራፍ›› የተሰኙት ቃሎች ውስጠ ታዋቂ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እያንዳንዱ ሱራፍ በሁለት ክንፍ ፊቱን ይሸፍን ነበር፤ በሁለቱ ክንፍ እግሮቹን ይሸፍን ነበር፤ በሁለቱም ክንፍ ይበር ነበር››
ኢሳይያስ ስለ ራእዩ መናገሩን ቀጥሏል
‹‹ሱራፌል በመቀባበል እንዲህ ይሉ ነበር›› ወይም፣ ‹‹ባለ ክንፍ ፍጥረቶቹ አንዱ ለሌላው እንዲህ ይል ነበር››
‹‹ቅዱስ›› የሚለው ቃል ሦስት ጊዜ መደጋገሙ እግዚአብሔር ፍጹም ቅዱስ እንደሆኑ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታ ያህዌ ከሁሉም በላይ ቅዱስ ነው፡፡ ወይም፣ ‹‹ጌታ ያህዌ ፍጹም ቅዱስ ነው››
ይህ ምድር መያዣ እንደሆነች፣ ክብር ደግሞ መያዣውን የሚሞላ ነገር እንደ ሆነ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድር ያለ ማንኛውም ነገር የእግዚአብሔር ክብር ማስረጃ ነው››
ኢሳይያስ ስለ ራእዩ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
‹‹ሱራፌል ሲጮኹ ድምፃቸው መድረኩንና መሠረቱን አናወጠው››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቤተ መቅደሱን ጢስ ሞላው›› ወይም፣ ‹‹ቤተ መንግሥቱን ጢስ ሞላው››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታላቅ ችግር ውስጥ ነኝ! አስቸጋሪ ነገር ይደርስብኛል››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ከንፈሮች›› ሰው የሚናገረውን ያመለክታሉ፡፡ ሰዎች እግዚአብሔርን ደስ የማያሰኝ ነገር መናገራቸው የከንፈሮቻቸው መርከስ ማለት እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡
‹‹የመላእክት ሰራዊት ገዢ ያህዌ››
‹‹ዐይኖች›› መላውን ሰው ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አይቻለሁ››
ኢሳይያስ ስለ ራእዩ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እነዚህ ፍጥረታት እሳት፣ የእሳት ነበልባልና እባብ መሰል ሁኔታ ሳይኖራቸው አልቀረም፡፡ ‹‹ሱራፌል›› ምን ማለት እንደ ሆነ በትክክል ስለማይታወቅ፣ ‹‹ፍጡሮች›› ወይም፣ ‹‹ሕያው ነገሮች›› ወይም፣ ‹‹ኅላዌ›› በማለት መተርጐም ትችላለህ፡፡ ወይም ይህን ቃል ወስደህ ቋንቋህ ውስጥ ልትጠቀምበት ትችላለህ፡፡ ኢሳይያስ 6፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ነገሮችን ለመያዝ የሚረዳ መሣሪያ
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ የሚናገሩት ስለ ተመሳሳይ ነገር ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ በደልህን አስወግዷል፤ ኀጢአትህንም ይቅር ብሎልሃል››
ያህዌ አንድን ሰው ከእንግዲህ እንደ በደለኛ እንደማይቆጥረው ለማሳየት፣ ‹‹በደል›› አንድ ሰው ከሌላው የሚወስደው ነገር እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡
ኢሳይያስ ስለ ራእዩ መግለጹን ቀጥሏል
‹‹ድምፁ›› ጌታ ራሱን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታ እንዲህ አለ››
ይህ የሚያመለክተው የእርሱን መልእክት ለእስራኤል ሕዝብ እንዲናገር ያህዌ አንድ ሰው እንደሚልክ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሕዝቤ መልእክተኛ እንዲሆን ማንን እልካለሁ››
‹‹እኛ›› የሚለው የሚያመለክተው ያህዌንና እርሱ እየተናገራቸው ያለውን የሰማይ መማክርት ነው፡፡
‹‹የእስራኤል ሕዝብ››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹አያስተውሉም›› እና፣ ‹‹ልብ አይሉም›› የሚሉት ያህዌ የሚያደርገውን ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ትሰማላችሁ ግን ያህዌ እንድታስተውሉ አያደርጋችሁም፤ በጥንቃቄ ታያላችሁ ግን ያህዌ ልብ እንድትሉ አያደርጋችሁም›› ወይም 2) ‹‹መስማት›› እና፣ ‹‹ማየት›› የተሰኙት ሐረጐች ‹‹እንዲህ ቢሆን›› የሚል ሐሳብ ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብትሰሙ እንኳ አታስተውሉም፤ በጥንቃቄ ብታዩ እንኳ ልብ አትሉም››
በውስጠ ታዋቂነት ያለውን መረጃ መግለጽ ይቻላል፡፡ ‹‹የያህዌን መልእክት ይሰማሉ፣ ግን ምን ማለት እንደ ሆነ አያስተውሉም፤ ያህዌ እያደረገ ያለውን ያያሉ፤ ግን ምን እንደሆነ አይገነዘቡም››
ለሕዝቡ እንዲሰብክ ሲልከው ምን ማለት እንዳለበት ያህዌ ለኢሳይያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
‹‹ልብ›› የሚወክለው የሰውን አእምሮ ነው፡፡ በደንብ የማይሰማና መረዳት የማይችል ሰው ልቡ የደነደነ እንደሆነ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ ሕዝብ መረዳት እንዳይችል አድርግ›› ወይም፣ ‹‹የዚህን ሕዝብ አእምሮ ደነዝ አድርግ››
‹‹ልብ›› እና፣ ‹‹የዚህ›› የሚሉትን ቃሎች በብዙ ቁጥር መተርጐም የበለጠ አግባብነት ይኖረዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእነዚህን ሰዎች ልቦች››
የተሰጠው ትእዛዝ የኢሳይያስን መልእክት እንዳያስተውሉ ለማድረግ፣ ያህዌ እያደረገ ላለው የበለጠ ደንዳኖች እንዲሆኑ ያህዌ የሚጠቀምበት መሆኑ ነው፡፡
‹‹እንዳይሰሙ አድርገው፤ እንዳያዩ አድርገው›› ኢሳይያስ ሰዎች የያህዌን መልእከት እንዳያስተውሉ ማድረጉ ወይም እያደረገ ያለው ደንቆሮና ዕውሮች እያደረጋቸው እንደሆነ ተነግሯል፡፡
x
‹‹ማንም እንዳኖርባቸው ከተሞችና ቤቶች እስኪወድሙ ድረስ››
‹‹ባድማ›› መሆን አስከፊ ደረጃ ላይ መድረስ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምድሪቱ ጠፍ ምድረ በዳ እስክትሆን››
እዚህ ላይ ያህዌ ስለ ራሱ በሦስተኛ ሰው ደረጃ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ሕዝቡን ከምድራቸው ወደ ሩቅ አገር እስከምሰድና እዚያ ማንም እስከማይቀር ድረስ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰራዊት እንደ ገና የእስራኤልን ምድር ያጠፋሉ››
ይህ ምስስል ያህዌ እስራኤልን ቢያጠፋ እንኳ፣ ከእነርሱ መካከል እርሱን የሚያገለግሉትን ለይቶ እንደሚያስቀር ያመለክታል፡፡
ወርካ የሚመስል ዛፍ
ግንድ ጠንካራው የዛፍ አካል ነው፤ ጉቶ ዛፍ ከተቆረጠ በኃላ ምድር ውስጥ የሚቀረው ነው፡፡
ሰራዊቱ እስራኤልን ካጠፋ በኃላ ያህዌን የሚያገለግሉ ሰዎች እንደ ቅዱስ ዘር የተለዩ እንደሚሆኑ ተነግሯል፡፡
‹‹አካዝ የይሁዳ ንጉሥ በነበረ ዘመን›› — ይህ ታሪኩ የተፈጸመበት ነው፡፡
የሰዎች ስም
ነገሥታቱ የሚመሩት ሰራዊት እንደሆኑ ጸሐፊው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ረአሶንና… ፋቁሔ ከሰራዊታቸው ጋር ወጡ››
ጸሐፊው፣ ከተማው ራሱ ውስጡ የሚኖሩ ሰዎች እንደሆነ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢየሩሳሌምን ሊወጉ ወጡ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የዳዊት ቤት ወሬውን ሰሙ››
‹‹ቤት›› የሚለው ቤቱ ውስጥ የሚኖሩ ቤተ ሰብን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሥ አካዝና አማካሪዎቹ››
‹‹ሶርያ›› እና፣ ‹‹ኤፍሬም›› ነገሥታቶቻቸውን ያመለክታል፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ኤፍሬም›› መላው ሰሜናዊ የእስራኤልን መንግሥት ነው የሚያመለክተው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሶርያ ንጉሥ ረአሶን የእስራኤል ንጉሥ ፋቁሔን እየረዳ ነበር››
በዚህ ወሬ ልባቸው መናወጡ ነፋስ ሲያናውጠው ከሚናወጥ ዛፍ ጋር ተመሳስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አካዝና ሕዝቡ በጣም ፈሩ››
ኢሳይያስ ሌሎች ላይ የደረሰው እርሱ ላይ እንደ ደረሰ ይናገራል፡፡
ተርጓሚዎቹ፣ ‹‹ሸአር፣ ያሹብ፣ ‹ትሩፋኑ ይመለሳሉ› ማለት ነው የሚል የግርጌ ማስታወሻ መጨመር ይችላሉ፡፡ ትርጒሙ ለአካዝ ተስፋ ይሰጠዋል፡፡
‹‹ውሃው በቦይ አልፎ ወደ ላይኛው ኩሬ የሚገባበት››
ውሃ የሚያልፍበት ሰው ሠራሽ መተላለፊያ
ቋንቋህ ዝቅ ያለውን ቦታ በመሙላት፣ ከፍ ያለውን በመደልደል የተመቸ እንዲሆን ሰዎች የሚሠሩትን መንገድ ወይም ጐዳና የሚያመለክት ቃል ካለው እዚህ ላይ መጠቀም ትችላለህ፡፡
ይህ ማለት፣ 1) ሰዎች ያንን መስክ የሚጠሩበት የተለመደ ስም ሊሆን ይችላል፡፡ ወይም 2) ሰዎች ያንን መስክ፣ ‹‹የልብስ አጣቢው መስክ›› የሚል ስም ስለ ሰጡት ሊሆን ይችላል፡፡ ወይም ‹‹ሰዎች ልብስ የሚያጥቡበት ቦታ›› ወይም፣ ‹‹ሴቶች ልብስ የሚያጥቡበት ቦታ›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ልብስ አጣቢው፣ 1) ከበጐች የተሸለተውን ጠጉር የሚያጥብ ሰው፤ ‹‹የበግ ጠጉር አጣቢው›› ወይም 2) የቆሸሸ ልብስ የምታጥብ ሴት›› ‹‹የልብስ አጣቢዋ መስክ››
‹‹ለአካዝ ንገሩት››
እግዚአብሔር ረኦሶንና ፋቁሔን ነድዶ እሳቱ ከወጣለት፣ አሁን ግን ጭስ ብቻ ከተረፈው የእንጨት ጉማጅ ጋር ያመሳስላቸዋል፡፡ ለይሁዳ ይህን ያህል የሚያሰጉ እንዳይደሉ እግዚአብሔር አስረግጦ ይናገራል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ረአሶንና ፋቁሔን አትፍራ፤ የእነርሱ ቁጣ እሳቱ ወጥቶ ጭስ ብቻ እንደ ቀረው የእንጨት ጉማጆች ናቸው፡፡
‹‹አትፍራ›› እና፣ ‹‹አትሸበር›› የተሰኙት ቃሎች ትርጒም ተመሳሳይ ስለሆነ በአንድ ቃል መተርጐም ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አትፍራቸው››
ለአካዝ መናገር ያለበትን ያህዌ ለኢሳይያስ መናገሩን ቀጥሏል
‹‹ሶርያ›› እና፣ ‹‹ኤፍሬም›› የእነዚህ አገሮችን ነገሥታት ያመለክታሉ፡፡ እንዲሁም፣ ‹‹ኤፍሬም›› ሰሜናዊውን የእስራኤል መንግሥት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሶርያ ንጉሥ ረአሶንና የእስራኤል ንጉሥ የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡ ኢሳይያስ 7፥1 ላይ እንደ ተረጐምኸው ተርጉመው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹አንተ›› ነጠላ ቁጥር ሲሆን፣ የሚያመለክተው አካዝን ነው፡፡
ይህ ሰው ማን እንደሆነ አይታወቅም
ለአካዝ መናገር ያለበትን ያህዌ ለኢሳይያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ራስ›› በጣም አስፈላጊ አካል ነው፡፡ ረአሶን ሰው እንጂ፣ ሌላ ነገር ባለ መሆኑ የያህዌን ዕቅድ ማስቆም እንደማይችል ያመለክታል፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሶርያ ንጉሥ ረአሶን ነው፤ እርሱ ሰው ብቻ ነው››
‹‹65 ዓመት››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ኤፍሬም›› ሰሜናዊው የእስራኤልን መንግሥት ሁሉ ያመለክታል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰራዊት ኤፍሬምን ይደመስሰዋል፤ በእስራኤልም ሕዝብ አይኖርም››
ይህ ማለት ፋቁሔ የሰማርያና የመላው እስራኤል ንጉሥ ነው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰማርያ ንጉሥ ደካማው ፋቁሔ ነው››
ይህን በአዎንታዊ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእኔ በማመን ከጸናችሁ አትናወጡም››
‹‹ጽኑ ካልሆናችሁ››
ያህዌ፣ ‹‹ጥልቅ›› እና፣ ‹‹ከፍታ›› በተሰኙ ቃሎች የተጠቀመው አካዝ ማንኛውንም ነገር መጠየቅ እንደሚችል ለማመልከት ነው፡፡
‹‹ጥልቅ›› እና፣ ‹‹ከፍታ›› የተሰኙትን ቃሎች በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ ‹‹በጣም ጥልቅ ከሆነብህ ቦታ… በጣም ከፍ ካለብህ ቦታ››
‹‹ከያህዌ ምልክት አልጠይቅም››
‹‹ቤት›› ማለት፣ ቤት ውስጥ የሚኖር ቤተ ሰብ ማለት ነው፡፡ ኢሳይያስ 7፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ንጉሥ አካዝና አማካሪዎችህ››
ይህ አጽንዖት የሚሰጠው ሕዝቡ ታላቅ ኀጢአት ማድረጋቸውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰውን ትዕግሥት ትፈታተናላችሁ! አሁን ደግሞ የአምላኬን ትዕግሥት ትፈታተናላችሁ!››
አንዳንድ የጥንት ቅጂዎችና፣ አንዳንድ የዘመኑ ቅጂዎች፣ ‹‹ድንግል ትፀንሳለች›› በማለት ተርጒመዋል፤ ሌሎች፣ ‹‹ወጣት ሴት ትፀንሳለች›› የሚል ትርጒም ይዘዋል፡፡
ተርጓሚዎች፣ ‹‹አማኑኤል እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው›› የሚል የግርጌ ማስታወሻ መጨመር ይችላሉ፡፡
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ሕፃኑ አድጐ ቅቤና ማር ለመብላት ሲደርስ፣ ክፉውን መተውና መልካሙን መምረጥ ይችላል›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ ሕፃኑ ክፉ ከሆነው ይልቅ፣ መልካሙን የሚያውቀው ገና በሕፃንነቱ እንደሆነ ይህ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ ወይም 2) ሕፃኑ አድጐ ክፉውን ትቶ፣ መልካሙን ሲመርጥ ቅቤና ማር ይበላል›› አይሁድ አንድ ሕፃን መልካሙን ለማድረግ ኀላፊነት የሚኖረው 12 ዓመት ሲሞላው እንደሆነ ያምናሉ፡፡ አብዛኞቹ እስራኤላውያን ስለሚገደሉ ወይም በምርኮ ስለሚወሰዱ በዐሥራ ሁለት ዓመት ውስጥ ሕዝቡ ብዙ ቅቤና ማር እንደሚበሉ ይህ አጽንዖት ይሰጣል፡፡
ሰዎች ከወተት የሚያወጡት ጠጣሩ ክፍል
እዘህ ላይ፣ ‹‹ክፉው›› እና፣ ‹‹መልካሙ›› በአጠቃላይ ክፉና መልካም ነገሮችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ ነገሮችን በመተው መልካም ነገሮችን ለማድረግ መምረጥ››
ኢሳይያስ እግዚአብሔር ለዳዊት ቤት ስለሚሰጠው ምልክት መግለጹን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ክፉው›› እና፣ ‹‹መልካሙ›› በአጠቃላይ ክፉና መልካም ነገሮችን ያመለክታል፡፡ ኢሳይያስ 7፥15 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ ነገሮችን በመተው መልካም ነገሮች ለማድረግ መምረጥ››
‹‹የፈራሃቸው›› እዚህ ላይ፣ ‹‹አንተ›› ነጠላ ቁጥር ሲሆን፣ አካዝን ያመለክታል፡፡
ይህ የሚያመለክተው የይሁዳን ሕዝብ ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ኤፍሬም›› እና፣ ‹‹ይሁዳ›› በዚያ አካባቢ የሚኖረውን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከይሁዳ ሕዝብ የተለየው የኤፍሬም ሕዝብ››
ሕፃኑ ክፉውን በመተው መልካሙን መምረጥ ከመቻሉ በፊት
‹‹ያህዌ ይጣራል›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ኑ ይላል››
እዚህ ላይ የግብፅና የአሦር ሰራዊት የእስራኤልን ምድር በሚወርሩ ነፍሳት ተመስለዋል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የግብፅና የአሦር ሰራዊት ከወታደሮቻቸው ጋር እንደ ዝንብና ንብ በየቦታው ይገኛሉ››
ኢሳይያስ የአሦር ሰራዊት እስራኤልን የሚወርረው መቼ እንደሆነ መግለጹን ቀጥሏል፡፡
‹‹ምላጭ›› የአሦር ንጉሥና ሰራዊቱን ያመለክታል፤ ንጉሡ የያህዌን ሥራ የሚሠራና ለዚያም ከያህዌ ገንዘብ እንደሚቀበል ሰው እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንተን እንዲላጭ የአሦርን ንጉሥ ከኤፍራጥስ ወንዝ ማዶ ይጠራዋል››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በገዛው››
የአንድን ሰው አናት መላጨት መጥፎ ነው፤ ‹‹የእግርን ጠጉር›› መላጨት የባሰ መጥፎ ነው፤ ጢምን መላጨት ደግሞ ከሁሉ የባሰ መጥፎ ነው፡፡
እግዚአብሔር የሚላጨው የማንን ራስ ጠጉርና ጢም እንደሆነ ኢሳይያስ አይናገርም፤ አካዝና አንባቢዎቹ ግን ይህ የሚያመለክተው ስለ ሰው መሆኑንና ያ ደግሞ በይሁዳ ምድር የሚኖረውን ሕዝብ ሊያመለክት እንደሚችል ይረዳሉ፡፡
‹‹ራስ›› እዚያ ላይ የሚበቅል ጠጉርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የራስ ጠጉር››
ይህም ማለት 1) የሰውነት ታችኛው አካል ላይ የሚበቅል ጠጉርን በጨዋነት ለመግለጽ ጥቅም ላይ የዋለ ሐረግ ሊሆን ይችላል፤ ወይም 2) እግር ላይ የሚበቀለውን ጠጉር የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹እንዲሁም ምላጩ… ይላጫል›› ቋንቋህ፣ ‹‹የሚላጭ ሰው›› እንዲኖር የሚጠይቅ ከሆነ፣ ‹‹እግዚአብሔር ይላጨዋል›› ማለት ትችላለህ፡፡
‹‹የተትረፈረፈ›› የሚለውን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ብዙ ወተት ከመስጠታቸው የተነሣ››
ኢሳይያስ የአሦር ሰራዊት የእስራኤልን ምድር የሚያጠቃው መቼ እንደሆነ መግለጹን ቀጥሏል፡፡
‹‹1,000 የወይን ተክል›› ያም ማለት ኢሳይያስ በጻፈበት ጊዜ አንዳንዶቹ 1000 የወይን ተክል የያዙ የወይን እርሻ ቦታዎች ነበሩ፡፡ እነዚህ የወይን እርሻዎች ግን፣ ኩርንችትና እሾኽ እንደሚሞላባቸው ይናገራል፡፡
‹‹1,000 ሰቅል ብር›› ሰቅል የ4 ቀን ደመወዝ የሚሆን የብር ሳንቲም ነው አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹1,000 የብር ሰቅል››
‹‹ኩርንችት›› እና፣ ‹‹እሾኽ›› ሁለቱም የሚያመለክቱት ጥቅም የሌላቸው ተክሎችን ነው፡፡ ሁለቱንም ቃሎች መተርጐም አስፈላጊ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእሾህ ቁጥቋጦ›› ወይም፣ ‹‹የኩርንችት ቁጥቋጦ››
አዳኞቹ ወደዚህ ቦታ የሚመጡበትን ምክንያት ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚያ ቦታ ኩርንችትና እሾኽ እንዲሁም የዱር አራዊት እንጂ፣ ሌላ ምንም ስለማይኖር››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ከዚያ በፊት እህል ለመዝራት ዝግጁ ወደ ነበሩት ቦታዎች አይሄዱም››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እኔ›› ኢሳይያስን ይመለከታል፡፡
ይህም ማለት፣ 1) ያህዌ፣ ‹‹ምስክሮች እንዲሆኑ ታማኝ ሰዎችን እየጠራሁ ነኝ›› እያለ ነው ወይም 2) ኢሳይያስ፣ ‹‹ምስክሮች እንዲሆኑ ታማኝ ሰዎችን እየጠራሁ ነኝ›› እያለ ነው፡፡ ወይም 3) ያህዌ ኢሳይያስን፣ ‹‹ምስክሮች እንዲሆኑ ታማኝ ሰዎችን ጥራ›› በማለት እያዘዘው ነው፡፡
ኢሳይያስ ነቢዪቱን ማግባቱ በግልጽ መነገር አለበት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከነቢዪቱ ሚስቴ ጋር ተኛሁ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሦር ንጉሥ የደማስቆንና የሰማርያን ሀብት ሁሉ ይወስደዋል››
‹‹በጸጥታ የሚሄደው›› የተባለው የሚያመለክተው የጌታን ሕግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ ሕዝብ እንደ ሰሊሆም ውሆች በጸጥታ የሚሄደውን የያህዌን ሕግ ስለ ተወ››
‹‹ይህ ሕዝብ ሁሉ›› እዚህ ላይ ቋንቋህ ብዙ ቁጥር የሚፈልግ ከሆነ፣ ‹‹እነዚህ ሕዝቦች ስለ ተው… ደስተኛ ናቸው›› በማለት ይህን ሐረግና የሚከተለውን ግሥ መተርጐም ይቻላል፡፡
ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ ኢሳይያስ 7፥1 ላይ የእነዚህን ሰዎች ስም እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሦር ሰራዊት የሶርያን ንጉሥ ረኦሶንንና የሮሜልዮን ልጅ የእስራኤል ንጉሥ ፋቁሔን ድል ስላደረገ ተደስቶአል››
ስለ ማንነቱ ለሕዝቡ ለማሳሰብ ያህዌ እርሱ ሌላ ሰው ይመስል ስለ ራሱ እየተናገረ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለዚህ እኔ ያህዌ…››
ግሡ፣ ‹‹ያመጣባቸዋል››፤ ተውሳከ ግሡ፣ ‹‹እነርሱ ላይ››
‹‹የይሁዳ ሕዝብ ላይ››
ወንዙ የሚወክለው የአሦርን ሰራዊት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ታላቅና ብርቱ ጐርፍ የሆነው ከአሦር የሚመጣው ሰራዊት››
በአሦር ያለው የኤፍራጥስ ወንዝ
ጌታ የአሦር ሰራዊት እንደ ወንዝ እየጐረፈ ወደ ይሁዳ እንደሚመጣ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
የአሦር ሰራዊት እንደ ውሃ ጐርፍ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከፍ እያለ ሄዶ እስከ ዐንገታችሁ እንደሚደርስ ወንዝ እጅግ ብዙ ወታደሮች ይመጣሉ››
ይህ የሚያመለክተው በአሦር ያለውን የኤፍራጥስ ወንዝ ነው፡፡ ከቤታቸው ተነሥተው በኤፍራጥስ ወንዝ በኩል የሚመጡት የአሦር ወታደሮችም ምሳሌ ነው፡፡ (ኢሳይያስ 8፥7)
ይህም ማለት፣ 1) በምሳሌው እንዳየነው፣ ‹‹ወንዝ›› ወደ ደረቁ ምድር ‹‹ይወርዳል፣ ‹‹በክንፎቹም›› ይሸፍናል፡፡ ወይም 2) አሁን ኢሳይያስ ምሳሌውን በመለወጥ ያህዌ ምድሩን እንደሚጋርድ ወፍ እንደሆነ ይናገራል፤ ‹‹የተዘረጉ ክንፎቹ ይሸፍናሉ››
ተርጓሚዎቹ፣ ‹‹አማኑኤል›› የሚለው ስም፣ ‹እግዚአብሔር ከእኛ ጋር› ማለት ነው የሚል የግርጌ ማስታወሻ መጨመር ያስፈልጋቸው ይሆናል፡፡ 7፥14 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰራዊታችሁን እስኪደቅ እሰባብራለሁ››
ኢሳይያስ በሌላ አገር ያሉ ሰዎች እንደሚሰሙት አድርጐ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሩቅ ቦታዎች ያላችሁ ሰዎች ሁሉ አድምጡ››
ይህ በመሠረቱ ተመሳሳይ ቢሆንም፣ የተደጋገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ራሳችሁን ለጦርነት ማዘጋጀት ትችላላችሁ፤ እኔ ግን አሸንፋችኃለሁ፡፡››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይሁዳን ለማጥቃት መዘጋጀት ትችላላችሁ፤ ግን አይሳካላችሁም››
ዕቅዱን ወይም ትእዛዝን መፈጸም ዕቅዱን ወይም ትእዛዙን ያወጣው ሰው መስማት የሚፈልገውን ማድረግ ማለት ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማድረግ ያቀዳችሁትን ማድረግ አትችሉም… ወታደሮቻችሁም አዛዦቻቸው ያዘዟቸውን ማድረግ አይችሉም››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ብርቱ እጁን በላዬ አድርጐ›› የሚለው የያህዌን ኀይል የሚያመለክት ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ በጣም ብርቱ በሆነ መንገድ ተናገረኝ››
ይህ 8፥17 የሚደመደምበት ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዲህ ሲል አስጠነቀቀኝ፤ ‹ይህ ሕዝብ የሚያደርገውን አታድርግ››
ሰዎች አድማ መኖሩን ስለሚያስቡ ስጋት አድሮባቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁሌም እነርሱ መጉዳት የሚፈልግ ሰው እንዳለ እንደሚገምቱት እንደ እነዚህ ሰዎች አትጨነቅ››
ይህን በቀጥተኛ ጥቅስ የምትተረጉም ከሆነ፣ ያህዌ በመጀመሪያ ሰው ደረጃ እየተናገረ መሆኑንም መተርጐም ይኖርብሃል፤ ‹‹ነገር ግን እኔን የሰራዊት ጌታ ያህዌን ልትቀድሱኝ ይገባል፣ እኔን መፍራትና በፊቴም መደንገጥ አለባችሁ››
ኢሳይያስ 8፥11-13 ላይ የጀመረውን ያህዌን ቀጥተኛ ባልሆነ ሁኔታ መጥቀሱን ኢሳይያስ ቀጥሏል፡፡ ያህዌ በመጀመሪያ ሰው ደረጃ እየተናገረ እንደሆነ በሚያመለክት ሁኔታ በቀጥታ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
‹‹መቅደስ›› የሚለው ቃል ያህዌ ሕዝቡን እንደሚጠብቅና ለእነርሱ እንደሚከላከል የሚያመለክት ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ወደ እርሱ ሲሄዱ፣ እርሱ ይጠብቃቸዋል››
‹‹የሚያደናቅፍ ድንጋይ›› እና፣ ‹‹የሚያሰናክል ዐለት›› የተሰኙት ያህዌ ሕዝቡን እንደሚጐዳ የሚመለክቱ ምሳሌዎች ናቸው፡፡ አንዳንዶች፣ ‹‹የሚያደናቅፍ›› እና፣ ‹‹የሚያሰናክል›› የሚለውን፣ ‹‹የሚያሰናክል››እና፣ ‹‹የሚጥል›› በማለት ይተረጉሙታል፡፡ ሌሎች ደግሞ፣ ‹‹በደል›› እና፣ ‹‹መሰናከያ›› በማለት ይተረጉማሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰዎችን እግር እንደሚመታና እንደሚያሰናክል ድንጋይ፣ ሰዎችን አደናቅፎ እንደሚጥል ዐለት ያህዌ ሕዝቡን ይጐዳል››
‹‹ወጥመድ›› እና፣ ‹‹አሽክላ›› የተሰኙት ቃሎች በአመዛኙ ተመሳሳይ ናቸው፤ ያህዌ የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ለመቅጣት ሲወስን ማምለጥ እንደማይችሉ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእርሱ ማምለጥ እንዳይችሉ የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ያጠምዳል››
ወፍን በመረብ ወይም በቅርጫት የሚይዝ ነገር
የእንስሳን እግር ወይም አፍንጫ የሚይዝ ወጥመድ
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብዙ ሰዎች በድንጋዩ ይሰናከላሉ፤ ከወደቁም አይነሡም፤ ብዙዎች አሽክላው ላይ ይቆማሉ፤ ከዚያ መውጣትም አይችሉም››
እነዚህ ቃሎች በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፤ በወጥመድ እንደሚያዙ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡
እነዚህ ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፤ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በላዩ ይህን መልእክት ጽፈህ፣ ጥቅልል ጽሑፉን አጥብቀህ አሽገው››
‹‹የእኔ›› የሚለው ቃል የሚያመለክተው ማንን እንደሆነ ግልጽ አይደለም፡፡ ኢሳይያስ ወይም ያህዌ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ቋንቋህ የሚፈቅድ ከሆነ ተውላጠ ስሙን አሻሚ እንደሆነ መተው ይመረጣል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እኔ›› የሚያመለክተው ኢሳይያስን ነው፡፡
የያህዌ፣ ‹‹ፊት›› በረከቱንና ሞገሱን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከያዕቆብ ቤት በረከቱን የወሰደውን›› ወይም፣ ‹‹የያዕቆብን ቤት በሞገስ ማየት የተወውን››
የእስራኤል ሕዝብ
‹‹እኔና ያህዌ የሰጠን ልጆቼ የእስራኤልን ሕዝብ የምናስጠነቅቅ ምልክቶች ነን›› ልጆቹ ስሞቻቸው ለእስራኤል ሕዝበ መልእክት የሆኑት ሸአብ ያሹብ እና ማኽር-ሻላል-ሃሽ-ባዝ ናቸው፡፡
ኢሳይያስ እየተናገረ ነው፡፡
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹መናፍስት ጠሪዎችንና ሟርተኞን፣ የሚያነበንቡትንና የሚያሾከሹኩትን ጠይቁ ይላችኃል፤ ግን ሕዝቡ አምላኩን መጠየቅ የለበትምን›› ትምህርትና ምስክርነት ለማግኘት ለሕያዋን ሙታን መጠየቅ አለባቸውን?›› ወይም 2) ‹‹እነዚያን የሚያነበንቡትንና የሚያሾካሽኩትን መናፍስት ጠሪዎችን ሟርተኞች ጠይቁ ይሏችኃል፤ ሕዝቡ አምላኩን መጠየቅ የለበትምን? ሕጉንና ምስክርነቱን በተመለከተ ለሕያዋን ሙታን መጠየቅ አለባቸውን?››
‹‹እነርሱ›› የሚለው የሚያመለክተው በያህዌ የማይታመኑን ነው፡፡ ‹‹አንተ›› የሚለው በብዙ ቁጥር ነው፤ በያህዌ የሚታመኑትን ያመለክታል፡፡
‹‹ምን ማድረግ እንዳለባችሁ መናፍስት ጠሪዎችንና ሟርተኞችን ጠይቁ››
ከሙታን ጋር እንነጋገራለን የሚሉ ሰዎች
እንደ ወፍ ያለ ድምፅ የሚያወጡ
ባለ ማስተዋል ከሙታን ጋር ለመነጋገር ከመሞከር ይልቅ፣ ሕዝቡ እግዚአብሔርን መጠየቅ እንዳለበት እነዚህ ጥያቄዎች ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዲመራቸው ሕዝቡ ያህዌን መጠየቅ አለባቸው፤ ከሞቱ ሰዎች መልስ መፈለግ የለባቸውም››
ይህም ማለት 1) ‹‹የእግዚአብሔርን መመሪያና ትምህርት ልብ ብላችሁ አድምጡ›› ወይም 2) ‹‹ያኔ እኔ የሰጠሁትን ትምህርትና ምስክር ማስታወስ አለባችሁ›› (ኢሳይያስ 8፥16)
ይህ ኢሳይያስ 8፥16 ላይ፣ ‹‹ሕጉ›› ተብሎ ከተተረጐመው ጋር አንድ ነው፡፡
ኢሳይያስ 8፥16 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት
‹‹ሕጉንና ምስክሩን ባይናገሩ››
እግዚአብሔርን የማያውቁ ምንም ብርሃን በሌለበት ጨለማ እንደሚመላለሱ ሰዎች እንደሆኑ ኢሳይያስ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጨለማ እንደዋጠው ሰው ስለሆኑ ነው››
‹‹በጣም አዝነው››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ወደ ድቅድቅ ጨለማ ያገባቸዋል፡፡
መንፈሳዊ ጉስቁልና ውስጥ ያሉ ሰዎች በድቅድቅ ጨለማ እየተመላለሱ እንደሆነ ኢሳይያስ ይናገራል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጭንቀት ውስጥ ለነበረች ያህዌ ጨለማን ያስወግዳል››
ይህ፣ ‹‹ከፊል ወይም ሙሉ ጨለማ›› ማለት ነው፡፡ ኢሳይያስ 8፥22 ላይ ‹‹ድንግዝግዝ›› የሚለውን በተረጐምህበት መንገድ ተርጉመው፡፡
‹‹ከባድ ስቃይና ሀዘን ውስጥ ለነበረች›› ምናልባትም ይህ የይሁዳን ሕዝብ የሚመለከት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ምድር›› በዚያ አካባቢ የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባለፈው ጊዜ ጌታ በዛብሎንና በንፍታሌም የሚኖሩትን ዝቅ አደረገ››
ይህ የሚናገረው በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ስለሚወክለው ገለላ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ፊት ጌታ በሜዲትራንያንና በዮርዳኖስ ወንዝ መካከል ባለው መንገድ ላይ ያለውን የአሕዛብ ገሊላን ያከብራል››
‹‹አሕዛብ›› በገሊላ የሚኖሩ የሌላ አገር ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብዙ ባዕዳን የሚኖሩበት ገሊላ››
ኢሳይያስ በጨለማ ወይም በሞት ጥላ ምድር ውስጥ ከመኖራቸው የተነሣ የኅጢአትና የመከራ ሕይወት ስለሚኖሩ ሰዎች ይናገራል፡፡
እዚህ ላይ ‹‹ብርሃን›› ተስፋና መዳንን ይወክላል፡፡
‹‹የሞት ጥላ›› የሚለው ድቅድቅ ጨለማ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ድቅድቅ ጨለማ ያለበት ምድር››
ኢሳይያስ እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ የሚያድነው መቼ እንደሆነ መናገር ቀጥሏል፡፡ እነዚህ ነገሮች የሚሆኑት ወደ ፊት ቢሆንም (ኢሳይያስ 9፥1) ኢሳይያስ አሁን እንደ ተፈጸሙ አድርጐ ይናገራል፡፡ ይህም በትክክል እንደሚፈጸሙ አጽንዖት ይሰጣል፡፡
‹‹አንተ›› የሚለው የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡ ‹‹እነርሱ›› የሚለው የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው፤ እንደ እስራኤል አካል ኢሳይያስ ራሱንም ይጨምራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታ ሆይ፣ አንተ ሕዝባችንና ደስታችንን እጅግ ታበዛለህ››
ያህዌ ለእስራኤል የሚሰጠው ደስታ ምርት ሲሰበስቡና ምርኮን ሲካፈሉ ደስ እንደሚላቸው ሰዎች ዐይነት ደስታ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ምርት ሲሰበስቡ፣ ጦርነት ካበቃ በኃላ ወታደሮቹ የወሰዱትን ሲከፋፈሉ ደስ እንደሚላቸው እነርሱም በፊትህ ደስ ይላቸዋል››
ኢሳይያስ እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ ስለሚያድንበት ጊዜ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ምንም እንኳ እነዚህ ነገሮች የሚሆኑት ወደ ፊት ቢሆንም፣ (ኢሳይያስ 9፥1-2) ኢሳይያስ አሁን እንደ ተፈጸሙ አድርጐ ይናገራል፡፡ ይህም በእርግጥ እንደሚፈጸም አጽንዖት ይሰጣል፡፡
የአሦራውያን ባርያዎች የነበሩ እስራኤላውያን ቀንበር እንደ ተሸከመ በሬ መሆናቸውን ኢሳይያስ ይናገራል፡፡ ይህ የሚሆነው ወደ ፊት ነው፤ እርሱ ግን አሁን እንደ ተፈጸመ አድርጐ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድያም ቀን እንደሆነው ሰው ቀንበርን ከበሬ ላይ እንደሚያነሣ አንተም የጨቋኞቻቸው ባርያዎች የሆኑበን የእስራኤል ሕዝብ ነጻ ታወጣለህ››
ኢሳይያስ የእስራኤል ሕዝብ አንድ ሰው እንዲሆኑ አድርጐ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የከበዳቸው ቀንበር… ትከሻቸው… የተጨቆኑበትን››
በሬ ትከሻ ላይ የሚውለው ቀንበር አካል ነው
ሌላው አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በትር›› በሬዎቹ እንዲሠሩ የሚመቱበትንና ሌሎች ላይ ለመግዛት አንድ ሰው ስላለው ኅይል ምሳሌ የሆነ የእንጨት አካል ማለት ነው፡፡
ጨቋኙ የይሁዳ ሕዝብ ላይ የነበረው ኅይል በርትተው እንዲሠሩ በሬዎቹን ለመምታት እንደሚጠቀምበት እንጨት እንደ ነበር ኢሳይያስ ይናገራል፡፡
‹‹ቀን›› የሚለው ቃል ከአንድ ቀን በላይ የወሰዱ ድርጊቶችን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ምድያምን እንዳሸነፍህበት ጊዜ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ በደም የተለወሰውን የወታደሮቹን ጫማና ልብሳቸውን ታቃጥላለህ፡፡››
ይህን በአዲስ ዐረፍተ ነገር በመተርጐም የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይቃጠላል፡፡ ልብሳቸውንና ጫማቸውን ማገዶ ታደርገዋለህ››
ኢሳይያስ እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ ስለሚያድንበት ጊዜ መናገሩን ቀጥሏል (ኢሳይያስ 9፥1-2) እነዚህ ነገሮች የሚፈጸሙት ወደ ፊት ቢሆንም ኢሳይያስ አሁን እንደ ተፈጸሙ አድርጐ ይናገራል፡፡ ይህም በእርግጥ እንደሚፈጸሙ አጽንዖት ይሰጣል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ‹‹ለእኛ›› የሚለው ቃል ተናጋሪውንና ሰሚዎቹን ያጠቃልላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታ ሕፃን ልጅ ይሰጠናል››
የአለቅነት ሥልጣኑ የገዢነቱ ሥልጣኑ ምልክት የሆነው ልብስ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የገዢነት ሥልጣኑን ጫንቃው ላይ ይለብሳል›› ወይም፣ ‹‹እንደ ንጉሥ የሚገዛበት ሥልጣን ይኖረዋል››
‹‹ነገሥታትን የሚያማክር››
‹‹ጊዜ እያለፈ ሲሄድ፣ በጣም ብዛት ባላቸው ሰዎች ላይ ይገዛል፤ እጅግ በበዛ ሰላም ውስጥ ይኖራሉ››
‹‹በዳዊት ዙፋን›› ላይ መቀመጥ የመግዛት መብትን ያመለክታል፤ የእስራኤል ንጉሥ የሚሆኑት የዳዊት ዘሮች ብቻ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ዳዊት ዘር የመግዛት መብት ይኖረዋል››
ይህን በአዲስ ዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መንግሥቱ፤ መንግሥቱን ያጸናል፤ ይጠብቃል፤ መልካምና ትክክል የሆነውን ያደርጋል››፡፡
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡
‹‹ቃል መላክ›› መናገር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታ በእስራኤል ሕዝብ ላይ ተናገረ››
እነዚህ ስሞች ሁሉ የሚያመለክቱት የሰሜናዊውን የእስራኤል መንግሥት ሰዎች ነው፡፡
የሚያውቁት ምንን እንደሆነ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታ እንደ ፈረደባቸው ሰዎች ሁሉ፣ ኤፍሬምና በሰማርያ የሚኖሩት እንኳ ያውቃሉ››
ምን ማለት እንደሆነ የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የፈረሱት ከተሞቻችንን ተራ ጡብ በጥርብ ድንጋይ መልሰን እንተካዋለን፤ ተራ የሾላ ዛፍ በነበረበትም ቦታ ዝግባ እንተክላለን››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ረአሶን›› የሚወክለው ራሱንና ሰራዊቱን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለዚህ ያህዌ በእስራኤል ሕዝብ ላይ ረአሶንና ሰራዊቱን ያስነሣል››
የሰው ስም፡፡ ኢሳይያስ 7፥1 ላይ ረአሶንን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት
‹‹ያነሣሣል›› ለጥቃት ያነሣሣል ማለትን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የእስራኤልን ጠላቶች ያነሣሣባቸዋል››
‹‹ይቦጫጭቋቸዋል›› የሚለው የዱር አራዊት የያዙትን እንስሳ እንዴት የሚበሉበትን ሁኔታ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የዱር አውሬ ሌሎች እንስሳትን እንደሚበላ፣ የጠላት ሰራዊት የእስራኤልን ሕዝብ ያወድማል››
‹‹ይህ ሁሉ ቢሆን እንኳ አሁንም እንደ ተቆጣ ነው፤ እጁም›› ኢሳይያስ 5፥25 ላይ ይህን እንዴ እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ኢሳይያስ ያህዌን ሌላውን ሰው ለመምታት ካሰበ ሰው ጋር ያመሳስለዋል፡፡ ይህ ያህዌ እስራኤልን እንደሚቀጣ ምሳሌ ነው፡፡ ኢሳይያስ 5፥25 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሁንም እነርሱን ለመቅጣት እንደ ተዘጋጀ ነው››
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ቁጥር 15 ላይ ኢሳይያስ ይህን ምሳሌ ይገልጸዋል፡፡ ‹‹በራስ›› የተመሰሉት፣ ‹‹ሽማግሌዎችና የተከበሩ ሰዎች›› ሲሆኑ፣ ‹‹ጭራ›› ደግሞ፣ ‹‹ሐሰትን የሚያስተምሩ ነቢያት›› ምሳሌ ነው፡፡
‹‹የዘንባባ ቅርንጫፍ›› ከፍ ብሎ ዛፉ ላይ የሚያድግ ሲሆን፣ በጣም አስፈላጊና ሌሎችን የሚገዙ ሰዎች ምሳሌ ነው፡፡ ‹‹ሸንበቆ›› ጥልቅ ያልሆነ ውሃ ውስጥ የሚያድግ ሲሆን፣ በሌሎች የሚገዙ በጣም አስፈላጊ ያልሆኑ ድኾች ምሳሌ ነው፡፡
ሕዝቡ እንዲያምፅ የሚያደርጉ መሪዎች በተሳሳተ መንገድ የሚመሩ መሪዎች እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል መሪዎች ሕዝቡ ለእግዚአብሔር እንዳይታዘዝ አደረጉ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፤ የዚህ ትርጒም፣ 1) አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነርሱ የሚመሩዋቸው ግራ ይጋባሉ›› ማለት ሊሆን ይችላል፤ ወይም 2) አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚመሩትን ያህዌ ያጠፋል›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹አፍ›› የሚለው ሰውየውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰው ሁሉ ከንቱ ነገር ይናገራል››
‹‹ይህ ሁሉ ሆኖ እንኳ፣ አሁንም እንደ ተቆጣ ነው፤ እጁም›› ኢሳይያስ 5፥25 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ኢሳይያስ ያህዌን ሌላውን ሰው ለመምታት እጁን ካነሣ ሰው ጋር ያመሳስለዋል፡፡ ይህ ያህዌ እስራኤልን የመቅጣቱ ምሳሌ ነው፡፡ ኢሳይያስ 5፥25 ላይ ይህን እንዴ እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሁንም እነርሱን ለመቅጣት እንደ ተዘጋጀ ነው››
የሕዝቡ ክፉ ሥራ በአውዳሚ እሳት ተመስሎአል፡፡ እሳቱ ከእንግዲህ ሰዎች በማይኖሩባቸው ቦታዎች የሚበቅሉትን፣ ‹‹ኩርንችትና እሾኽ›› ያቃጥላል፤ ሰዎች የሚኖሩባቸውን ቦታዎች ስላጠፋ፣ ከዚያ በፊት ሰው ያልነበረበትን ‹‹ጥቅጥቅ ያለውን ደን›› ያወድማል፡፡
‹‹ኩርንችትና›› እና፣ ‹‹እሾኽ›› ጥቅም የለሽ እሾኻማ ተክሎችን ያመለክታሉ፤ ይህን በአንድ ቃል መተርጐም ይቻላል፡፡ ኢሳይያስ 7፥23 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እሾኻማ ቁጥቋጦ››
‹‹የሰራዊት ጌታ ያህዌ›› የሚለውን ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ያለውን እንደ ተረጐምህ ተርጉመው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምድርን እንደሚያጋይ እሳት የእግዚአብሔር ጽኑ ቁጣ የእስራኤልንም ሕዝብ ያነዳል››
‹‹አያድንም›› ከጥፋት አያወጣም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም የገዛ ወንድሙ እንዲያመልጥ መርዳት አይችልም››
ይህ ማለት ምግብ ካገኙ ይነጥቃሉ ማለት ነው፡፡
ይህም ማለት 1) ሰዎች የገዛ ክንዳቸውን እንኳ እስኪበሉ ድረስ በጣም ይራባሉ ማለት ሊሆን ይችላል ወይም 2) ‹‹ክንድ›› የሰውየው ወገን ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ይህ ሁሉ ሆኖ እንኳ አሁንም እንደ ተቆጣ ነው፤ እጁም›› ኢሳይያስ 5፥25 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ኢሳይያስ ያህዌን ሌላውን ሰው ለመምታት እጁን ከዘረጋ ሰው ጋር ያመሳስለዋል፡፡ ይህ ያህዌ እስራኤልን የመቅጣቱ ምሳሌ ነው፡፡ ኢሳይያስ 5፥25 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሁንም እነርሱን ለመቅጣት እንደ ተዘጋጀ ነው››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሰው ሁሉ መልካም ያልሆኑ ሕጐችንና ሥርዐቶችን ለሚያወጡ››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሕዝቤ መካከል ላሉ ድኾችና ችግረኞች ፍትሕ አያደርጉም››
‹‹ድኻ››
‹‹ባሎቻቸው ከሞቱባቸው ሴቶች ማንኛውንም ነገር ይወስዳሉ››
ኢሳይያስ ወላጅ የሌላቸውን አራዊት አድነው ከሚበሏቸው እንስሳት ጋር አመሳስሎአቸዋል፡፡ ይህም ወላጅ የሌላቸው ዐቅመ ቢስ መሆናቸውንና ዳኞች በቀላሉ ሊጐዱዋቸው እንደሚችሉ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚያድነውን እንደሚያጠቃ አውሬ ወላጆች የሌላቸውን ልጆች ያጠቃሉ››
ኢሳይያስ 5፥29 ላይ እንዳለው፣ ‹‹ታዳኝ›› ተብሎ ተተርጒሞአል፡፡
ኢሳይያስ ጥያቄውን ያቀረበው ድኻውንና ደካማውን የሚጐዱ በይሁዳ ያሉ ሰዎችን ለመገሠጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፍርድ ቀን ምንም ማድረግ አትችሉም… ምን ይሻላችኃል!››
‹‹ያህዌ ለፍርድ ሲመጣ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ እናንተን በሚቀጣበት ቀን››
ኢሳይያስ ጥያቄውን ያቀረበው ደኻውንና ደካማውን የሚጐዱ በይሁዳ ያሉ ሰዎችን ለመገሠጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ርዳታ ለማግኘት የምትሄዱበት የለም፤ ሀብታችሁን የምትደብቁባትም ቦታ የላችሁም!
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ከሀብታችሁ ምንም አይተርፍም፤ ትሸማቀቃላችሁ›› ወይም 2) ‹‹ከመሸማቀቅ ሌላ የምታደርጉት ነገር የለም››
‹‹ጠላቶቻችሁ አሥረው ይወስዳችኃል ወይም ትገደላላችሁ››
‹‹ይህ ሁሉ ሆኖ እንኳ፣ አሁንም እንደ ተቆጣ ነው›› ኢሳይያስ 5፥25 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ኢሳይያስ ያህዌን ሌላውን ሰው ለመምታት እጁን ከዘረጋ ሰው ጋር ያመሳስለዋል፡፡ ይህ ያህዌ እስራኤልን የመቅጣቱ ምሳሌ ነው፡፡ ኢሳይያስ 5፥25 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሁንም እነርሱን ለመቅጣት እንደ ተዘጋጀ ነው››
ይህ ቃል አሦር ላይ እግዚአብሔር የሚያመጣው ቅጣት መጀመሩን ያመለክታል፡፡
ይህ የሚያመለክተው የአሦርን ነገሥታት ነው፡፡
ሁለቱም በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ያህዌ የአሦር ንጉሥን እጁ ላይ መሣሪያ ከያዘና በዚያም ሌሎችን ከሚመታ ሰው ጋር ያመሳስለዋል፡፡ ይህም የአሦር ንጉሥና ሰራዊቱ ያህዌ እስራኤልን የሚቀጣበት መሣሪያዎች መሆናቸውን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቁጣዬን ለማሳየት የምጠቀምበት እጄ ላይ እንዳለ መሣሪያ ለሆነ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እርሱ›› የሚለው ቃል የሚያመለክተው የአሦርን ንጉሥ ነው፡፡ እግዚአብሔር ንጉሡን ብቻ ሳይሆን፣ ከእርሱ ጋር የአሦርን ሰራዊም የላከ ይመስላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሦርን ሰራዊት እልካለሁ… አዝዛቸዋለሁ››
‹‹ትዕቢት የሚላበትን እኔንም በጣም ያስቆጣኝን ሕዝብ እንዲቀጣ››
የእርሱ ቁጣ መያዣው ከሚችለው በላይ ሞልቶ እንደሚፈስስ ነገር እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፣ ‹‹ሕዝቡ›› ይህን መያዣ ለመሸከም ቢሞክሩም በጣም ከባድ ነበር፤ ሞልቶ መፍሰስ ከጀመረ በኃላ እንኳ ይህዌ መጨመሩን ቀጥሏል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከቀጣኃቸው በኃላ እንኳ አሁንም የተቆጣሁት ሕዝብ››
‹‹ያላቸውን ሁሉ እንዲወስድ››
እንደ ታዳኝ ነገር ሕዝቡን እንዲወስድ፡፡ ‹‹ታዳኝ›› የሚለውን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ኢሳይያስ 5፥29 ተመልከት፡፡
ይህ ማለት፣ 1) የአሦር ሰራዊት እስራኤልን ማጥቃቱን ጭቃው ምን እንደሚሆን ደንታ ሳይኖረው ጭቃው ላይ ከሚረማመድ ሰው ጋር ያመሳስለዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ጭቃ እስኪሆኑ ድረስ ይረግጣቸዋል›› ወይም 2) እንደ ጭቃ እስኪሆኑና መነሣት እስከማይችሉ ድረስ ሕዝቡ ሌሎች ሰዎችን ይረግጣሉ፡፡ ይህ የሚያመለክተው ሙሉ በሙሉ እንደሚያሸንፏቸው ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፈጽሞ ያሸንፏቸዋል››
‹‹እንዲህ›› እና፣ ‹‹ይህ›› የተሰኙትን ቃሎች የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሦር ንጉሥ እኔ የነገርሁትን ለማድረግ አላሰበም፤ እንደ መሣሪያ እየተጠቀምሁበት እንደ ነበረም አላስተዋለም ነበር››
‹‹ማጥፋት›› እና፣ ‹‹መደምሰስ›› በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ጥቅም ላይ የዋሉት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብዙ ሕዝቦችን ፈጽሞ ለመደምሰስ ይፈልጋል››
የአሦር ንጉሥ ይህን ጥያቄ ያቀረበው ሁሉም ማወቅ አለበት ብሎ ለሚያስበው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ድል ባደረግሁት አገር ሁሉ ላይ ነገሥታቴን የጦር አዛዦች አድርጌአለሁ››
የአሦር ንጉሥ እነዚህን ጥያቄዎች ያቀረበው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ካልኖ ከኩርኩማሽ የተለየች አይደለችም፤ ሐማት ከአርፋድ የተለየች አይደለችም፤ ሰማርያም ከደማስቆ የተለየች አይደለችም፤ እኔ ሁሉንም ድል አድርጌአለሁ››
እነዚህ ሁሉ የከተሞች ስም ናቸው፡፡
ያህዌ የአሦር ንጉሥ የተናገረውን መናገር ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› ወታደራዊ ብርታትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብርቱ የሆነው ሰራዊት ድል እንዳደረገ ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹እኔ ድል እንዳደረግሁ››
ይህ የሚያመለክተው የአሦርን ንጉሥ ነው፡፡
በዚያ ዘመን የጣዖቱ ትልቅነት ያንን የሠራውን መንግሥት ትልቅነት ያመለክታል በማለት ሰዎች ያምኑ ነበር፡፡ የአሦር ንጉሥ የኢየሩሳሌም ጣዖቶች ድል ያደረጋቸው አገሮች ጣዖቶችን ያህል ትልልቅ አልነበሩም፤ ስለዚህም እርሱን ለመቋቋም ኢየሩሳሌም ያላት ጉልበት በጣም ታናሽ እንደሆነ መናገሩ ነበር፡፡
‹‹ሰማርያ›› የሚለው ቃል እዚያ የነበሩ ሰዎችን፣ ‹‹የእርሷ›› የሚለው የሰማርያ ከተማን ያመለክታል፡፡ ከተሞችና አገሮች ብዙውን ጊዜ በእንስታዊ ጾታ ይጠሩ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሰማርያ ሕዝብና ከንቱ በሆኑ ጣዖቶቿ እንዳደረግሁ››
የአሦር ንጉሥ ይህን ጥያቄ ያቀረበው የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ድል እንደሚያደርግ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኢየሩሳሌምና በጣዖቶቿም በእርግጥ ይህንኑ አደርጋለሁ››
ያህዌ ስለ ራሱ እንደሌላ ሰው ይናገራል፡፡ ‹‹እኔ ጌታ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም የምሠራውን ከፈጸምሁ በኃላ እቀጣዋለሁ››
የመቅጣቱ ሥራ፡፡ ‹‹እቀጣለሁ… እቀጣዋለሁ››
‹‹ስለ ተናገረው እብሪትና የትዕቢት አመለካከቱ የአሦርን ንጉሥ እቀጣለሁ››
‹‹የአሦር ንጉሥ እንዲህ ብሏልና››
‹‹እኔ›› የሚለው የሚያመለክተው የአሦርን ንጉሥ ነው፡፡ እርሱ የአሦር ሰራዊት መሪ ስለ ነበር በእርሱ ትእዛዝ ሰራዊቱ ስላደረገው ሁሉ ክብሩን ይወስድ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰራዊቴ አፈረሰ… ዘረፈ››
‹‹እንደ ወይፈን የበረታ›› አንዳንድ የጥንት ቅጂዎች፣ ‹‹እንደ ኀያል ሰው›› ይላሉ፡፡
ይህም ማለት፣ 1) የአሦር ንጉሥ ድል ያደረጋቸው አገሮችን ሕዝቦች አዋርዶ ነበር፤ ወይም 2) ከእንግዲህ መግዛት እንዳይችሉ የአሕዛብ ነገሥታትን አስወግዶ ነበር ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹እኔ›› የሚያመለክተው የአሦርን ንጉሥ ነው፡፡ የአሦር ሰራዊት መሪ ስለ ነበር በእርሱ ትእዛዝ ሰራዊቱ ላደረገው ሁሉ ክብር ይወስድ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔና ሰራዊቴ ሰበሰብን›› ወይም፣ ‹‹እኛ ሰበሰብን››
አሁንም ያህዌ የአሦር ንጉሥ የተናገረውን እየተናገረ ነው፡፡ (ኢሳይያስ 10፥13 ይመ.)
እጅ የንጉሡን ወይም የሰራዊቱን ኀይል ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኅይሌ ያዝሁ›› ወይም ‹‹ሰራዊቴ ያዘ››
የአሦር ንጉሥ የሕዝቦችን ሀብት መውሰዱን ወፍ ጐጆ ውስጥ ያለውን ዕንቁላል ከሚወስድ ሰው ጋር ያመሳስለዋል፡፡ ይህም እነዚያን ሕዝቦች ድል ማድረግ ለእርሱና ለሰራዊቱ ምን ያህል ቀላል እንደ ነበር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዕንቁላል ከወፍ ጐጆ እንደሚሰበሰብ፣ ሰራዊቴ የሕዝቦችን ሀብት በቀላሉ ዘረፈ››
የአሦር ንጉሥ መንግሥታትን መውሰዱን ዕንቁላል ከመውሰድ ጋር ያመሳስለዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱን ለመከላከል ወፏ በሌለችበት ጊዜ ከጐጆዋ ዕንቁላሎች እንደሚሰበስብ ሰው፣ ሰራዊቴም ከአገር ሁሉ ሀብት ሰበሰበ››
ይህ ሕዝቦችን ዕንቁላሎቿ ሲወሰዱ ዝም ብላ ከምታይ ወፍ ጋር ያመሳስላቸዋል፡፡ ይህም የአሦር ንጉሥ ሰራዊት ሀብታቸውን ሁሉ ሲወስድ ሕዝቦች ምንም አለማድረጋቸውን አጽንዖት ይሰጣል›› አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዕንቁላሎቿ ሲሰረቁ ድምፅ እንደማታሰማ ወይም ክንፏን እንደማታራግፍ ወፍ፣ እኛ ሀብታቸውን ስንዘርፍ ሕዝቦች ምንም አላደረጉም››
ተናጋሪው እነዚህን ጥያቄዎች የሚያቀርበው በአሦር ንጉሥ ለመሳለቅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መጥረቢያ ከሚጠቀምበት ሰው የበለጠ እንደሆነ አይኩራም፤ መጋዝም ከሚቆርጥበት ሰው የበለጠ ክብር አያገኝም››
እንጨት ለመቁረጥ የሚያገለግል ስለታም መሣሪያ
እነዚህ ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፤ ጥቅም ላይ የዋሉት የሁለቱን ጥያቄዎች ትርጒም ለማጠናከር ነው፡፡ ይህን በአዲስ ዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በትርም ሆነ ዱላ በሚያነሣው ሰው ላይ አይኩራራም››
እየተናገረ ያለው ያህዌ ወይም ኢሳይያስ መሆኑ ግልጽ አይደለም፡፡ ‹‹የሚያከሳ›› የሚለውን፣ ‹‹የሚያደክም›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለዚህ የሰራዊት ጌታ ያህዌ፣ ብርቱዎቹን የንጉሡን ወታደሮች ያደክማል››
ያህዌ የእርሱን ቅጣት ከእሳት ጋር ያመሳስለዋል፡፡ ይህም የሚያመለክተው የእርሱ ቅጣት የአሦርን መንግሥት ውበትና ታላቅነት ሁሉ ጨርሶ የሚያወድም መሆኑን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ የታበየበትን ማንኛውንም ነገር የሚያጠፋ እሳት በመሆን ታላቅነቱን ሁሉ አወድማለሁ››
‹‹የእስራኤል ብርሃን›› የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡ እየተናገረ ያለው ያህዌ ወይም ኢሳይያስ መሆኑ ግልጽ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ብርሃን አኔ ያህዌ፣ የማያከብረኝን ሁሉ ማጥፋት እንደሚችል እሳት እሆናለሁ››
‹‹የእስራኤል ቅዱስ እኔ ያህዌ እንደ ነበልባል እሆናለሁ›› ኢሳይያስ 1፥4 ላይ፣ ‹‹ቅዱስ›› የሚለውን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
‹‹እሳቱ የአሦር ንጉሥ እሾኽና ኩርንችት ይበላዋል›› ተናጋሪው የአሦርን ንጉሥ ሰራዊት ከእሾኽና ከኩርንችት ጋር ያመሳስለዋል፡፡ ይህም እግዚአብሔር ምን ያህል በቀላሉ እንደሚያጠፋው አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እሾኹንና ኩርንችቱን እንደሚበላ እሳት አሦራውያንን አጠፋለሁ››
ይህ የሚያመለክተው ኢሳይያስ 10፥16-19 ላይ ያለውን ያህዌ የሚፈጽምበትን ጊዜ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚያ ጊዜ››
ይህ ምን ማለት እንደሆነ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአሦር ሰራዊት ያመለጠ››
‹‹ጉዳት ባደረሰባቸው በአሦር ንጉሥ ከእንግዲህ አይታመኑም››
ኢሳይያስ 1፥4 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
እዚህ ላይ ‹‹የአንተ›› ነጠላ ቁጥር ነው፡፡ ይህም ማለት፣ 1) እግዚአብሔር ለኢሳይያስ እየተናገረ ነው፤ ‹‹አንተ›› የሚለው ኢሳይያስን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአንተ ሕዝብ እስራኤል›› ወይም 2) ለእስራኤል ሕዝብ ኢሳይያስ ወይም እግዚአብሔር እየተናገሩ ሊሆኑ ይችላሉ፤ ‹‹የአንተ›› የእስራኤልን መንግሥት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እስራኤል ሆይ፣ ሕዝብህ››
ይህ አጽንዖት የሚሰጠው የእስራኤል ሕዝብ ቁጥር በጣም ብዙ እንደሚሆን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ መቆጠር አይችሉም››
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእስራኤል የሚኖሩ ብዙዎችን ለማጥፋት ያህዌ ወስኖአል››
ይህን እንደ አዲስ ዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ መሆን ያለበት ፍጹም ከሆነው ጽድቅ የተነሣ ነው›› ወይም፣ ‹‹እርሱ ፍጹም ጻድቅ ስለሆነ ያህዌ ይህን ማድረግ ይኖርበታል፡፡››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ ይህም ማለት፣ 1) አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ እንደ ወሰነው በምድሪቱ ያለውን ማንኛውንም ነገር ያጠፋል›› ወይም 2) አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ እንደ ወሰነው በምድሪቱ ያለውን ሕዝብ ያጠፋል››
‹‹እንዳቀደው››
ኢሳይያስ እንደ አንድ ሰው አድርጐ ስለ አሦር ንጉሥና ስለ ሰራዊቱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሦር ንጉሥና ሰራዊቱ››
‹‹በትር›› እና፣ ‹‹ሽመል›› የተሰኙት ቃሎች ሰዎች እንስሳትን ወይም ሌሎች ሰዎችን ለመምታት የሚጠቀሙባቸው እንጨቶች ናቸው፡፡ አሦራውያን እስራኤላውያንን ስለሚገዙበት መንገድ ነው ኢሳይያስ እየተናገረ ያለው፤ አሦራውያን እስራኤላውያንን በበትር ይመቷቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንተን ይገዛል፤ ባርያዎቹም ያደርጋችኃል››
‹‹እርሱ›› የሚለው የአሦር ንጉሥና ሰራዊቱን የሚወክለው ‹‹አሦርን›› ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱና ሰራዊቱ ይመታሉ››
ይህ ምን ማለት እንደሆነ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ግብፃውያን አባቶችህን እንደ ገዙና ባርያዎች እንዳደረጓቸው››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእርሱ ላይ ስለ ተቆጣሁ አጠፋዋለሁ››
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
‹‹አሦራውያንን በአለንጋ ይገርፋቸዋል›› እግዚአብሔር በእርግጥ ጅራፍ አይጠቀምም፡፡ ይህ የሚያመላክተው አሦራውያንን በጽኑ ለመቅጣት እግዚአብሔር ያለውን ኀይል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጅራፍ እንደሚገረፍ አሦራውያንን በጣም ይቀጣል››
ይህ የሚያመለክተው የምድያምን ጦር ድል እንዲያደርግ ጌዴዎን የሚባለውን ሰው እግዚአብሔር መርዳቱን ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው እነርሱ የግብፃውያን ሠራዊት የነበሩ ይመስል፣ እግዚአብሔር ሕዝቡን ከአሦራውያን ማዳኑን ነው፡፡ ይህ የሚያመለክተው እስራኤላውያን ከግብፃውያን ሰራዊት እንዲያመልጡና የግብፃውያን ሰራዊት ግን ሰጥሞ እንዲቀር እግዚአብሔር ቀይ ባሕር እንዲከፈል ማድረጉን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አባቶቻችሁ ከግብፅ ሰራዊት እንዲያመልጡ እንደ ረዳቸው ሁሉ እናንተም ከአሦር ሰራዊት እንድታመልጡ ይረዳችኃል፡፡››
‹‹አሦር ትከሻህ ላይ ያደረገውን ሸክም ያህዌ ያነሣል፤ ዐንገትህ ላይ ያስቀመጡትንም ቀንበር ያህዌ ያስወግዳል ሁለቱ ሐረጐች የሚሉት በመሠረቱ ተመሳሳይ ነው፡፡ ‹‹ሸክም›› እና፣፣ ‹‹ቀንበር›› የሚያመለክቱት ባርነትን ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የጨቆኑህን አሦራውያን ያስወግዳል፤ አንተን ባርያቸው እንዳያደርጉም ያስቆማቸዋል››
አገላለጹ ቀንበሩን የሚሸከመው እንስሳ ዐንገት በጣም እንደሚወፍርና ከዚያ በኃላ ለቀንበሩ ተስማሚ እንደማይሆን ያመለክታል፡፡ ይህ የሚያመለክተው እስራኤል በጣም ብርቱ እንደሚሆንና ከእንግዲህ አሦራውያን እርሱን መግዛት የማይችሉ መሆናቸውን ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐንገትህ በጣም ከመወፈሩ የተነሣ ቀንበር ይሰበራል›› ወይም፣ ‹‹በጣም ብርቱ ስለምትሆን ከእንግዲህ የአሦራውያን ባርያ አትሆንም››
እነዚህ ወደ ፊት የሚፈጸሙ ሁኔዎች አሁን እንኳ እንደ ተፈጸሙ አድርጐ ኢሳይያስ ይናገራል፡፡
እነዚህ ሁሉ የአሦር ሰራዊት ያለፈባቸውና ብዙ ችግር ያደረሰባቸው ኢየሩሳሌም አጠገብ ያሉ ከተሞችና መንደሮች ናቸው፡፡
‹‹ራማ›› እና፣ ‹‹የሳኦል ጊብዓ›› የሚያመለክቱት በእነዚህ ከተሞች የነበሩትን ሕዝብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የራማ ሕዝብ ደነገጡ የሳኦል ጊብዓ ሰዎችም ሸሹ››
‹‹ሴት ልጅ›› በእነዚያ ከተሞች ሚኖሩትን ሰዎች ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጋሊም›› ወይም፣ ‹‹የጋሊም ሰዎች››
እነዚህ የአሦር ሰራዊት ያለፈባቸውና ብዙ ችግር ያደረሰባቸው ኢየሩሳሌም አጠገብ የነበሩ የተጨማሪ ከተሞችና መንደሮች ስም ናቸው፡፡ እነዚህ ሁሉ በእነዚህ ከተሞች የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታሉ፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እርሱ›› እና፣ ‹‹የእርሱ›› የአሦር ንጉሥና ወታደሮቹን ያመለክታሉ፡፡ ሰዎች በሚዝቱባቸው ላይ እጃቸውን ይነቀንቃሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሦር ንጉሥ ኖብ ላይ ይቆምና ያስፈራራል››
‹‹ተራራ›› እና፣ ‹‹ኮረብታ›› እነርሱ ላይ የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታሉ፡፡ ‹‹የጽዮን ሴት ልጅ ተራራ›› እና ‹‹የኢየሩሳሌም ኮረብታ›› የተሰኙት ቃሎች በአመዛኙ አንድ ዐይነት ነገር ማለት ናቸው፡፡ ኢሳይያስ 2፥14 ላይ እንዴት እንደ ተረጐምሃቸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጽዮን ተራራ ሰዎችና በኢየሩሳሌም ኮረብታ የሚኖሩ ሰዎች››
ይህን፣ ‹‹ተመልከቱ›› ወይም፣ ‹‹አድምጡ›› ወይም፣ ‹‹የምናገረውን ልብ ብላችሁ ስሙ›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ኢሳይያስ የአሦር ሰራዊት በሊባኖስ እንዳሉ ረጃጅም ዛፎች እንደሆነ ይናገራል፡፡ ሰዎች የሊባኖስን ታላላቅ ዛፎች እንደሚገነድሱ እግዚአብሔር ሰራዊቱን ይደመሰሳል፡፡ ይህ አጽንዖት የሚሰጠው ሰራዊቱ በጣም ብርቱ ቢሆንም፣ እግዚአብሔር እርሱን ለማጥፋት ያለውን ኀይል ነው፡፡
‹‹የዛፉ ትልልቅ ቅርንጫፎች ይቆረጣሉ›› እየተናገረ ያለው የአሦር ሰራዊትን እንደሆነ ግልጽ ለማድረግ በተመሳሳይ መንገድ መተርጐም ይቻላል፤ አንድ ብርቱ ሰው ትልልቆቹን የዛፎች ቅርንጫፎች እንደሚቆርጥ የአሦርን ሰራዊት ያጠፋል፡፡
‹‹ድምፅ›› የሚለውን የነገር ስም፣ ‹‹ድምፅ ያወጣል›› በሚል ግስ ለመተርጐም እንዲቻል ዐረፍተ ነገሩን እንደ ገና ማቀናጀት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቅርንጫፎቹ መሬት ላይ ሲወድቁ አስፈሪ ድምፅ ይሰጣሉ›› ወይም፣ ‹‹ቅርንጫፎቹ በታላቅ ድምፅ መሬት ላይ ይወድቃሉ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ረጃጅሞቹን ዛፎች ይቆርጣል››
ይህ፣ ‹‹ብርቱዎች ወታደሮች›› ማለት ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታላላቅ ሰዎችን ይጥላል፡፡
‹‹የታበዩ››
‹‹በተክሎች ጥቅጥቅ ያለ ጫካ›› ይህ በሚገባ ያልታወቁ ሰዎችን የሚያመላክት ምሳሌ ነው፡፡
‹‹የሊባኖስ ጫካዎች ከእንግዲህ ታላቅ አይሆኑም›› ይህ የአሦር ሰራዊትን የሚያመለክት ምሳሌ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ እጅግ ብርቱ ስለሆነ ያህዌ የአሦርን ሰራዊት ያሸንፋል››
ኢሳይያስ እሴይና ዘሮቹ ተቆርጦ እንደ ነበረ ዛፍ እንደሆነ ይናገራል፡፡ ሁለቱም ሐረጐች የሚናገሩት ንጉሥ ስለሚሆነው የእሴይ ዘር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዛፉ ግንድ ቅርንጫፎች እንደሚወጡ የእሴይም ዘር በእስራኤል በተረፈት ላይ ንጉሥ ይሆናል››
ግንዱ ዛፉ ከተመለመለ በኃላ የሚቀረው ክፍል ነው፡፡ ‹‹የእሴይ ግንድ›› የእሴይ ልጅ ዳዊት በአንድ ወቅት ንጉሥ ከነበረበት መንግሥት የቀረውን ያመለክታል፡፡
እርሱ ላይ ማረፉ ከእርሱ ጋር እንደሚሆንና እንደሚረዳው ያመለክታል፡፡ ‹‹እርሱ›› የሚለው ቃል ንጉሥ የሚሆነውን ሰው ያመለክታል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹መንፈስ›› የሚለው ቃል የያህዌ መንፈስ የሚሰጠውን ችሎታ ወይም ባሕርይ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጥበብና ማስተዋል፤ ምክርና ኀይል፣ ዕውቀትና ያህዌን መፍራት እንዲኖረው ያደርገዋል፡፡››
ኢሳይያስ ስለ ንጉሡ መናገሩን ቀጥሏል
‹‹ዐይኑ እንዳዬ›› የሚለው ሐረግ ሰውየው ላይ ለመፍረድ የሚያስችሉ አስፈላጊ ያልሆኑ ነገሮችን ማየትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ውጫዊ ሁኔታውን በማየት ብቻ ሰውየው ላይ አይፈርድም››
‹‹ጆሮው በሚሰማው አይወስንም›› - ‹‹ጆሮው እንደ ሰማ›› የሚለው ሐረግ ሰዎች ስለ ሌላው ሰው የሚናገሩን መስማት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌሎች ስለ እርሱ የሚናገሩትን በመስማት ብቻ ማንም ላይ አይፈርድም››
እነዚህ ቃሎች እነዚህ ባሕርያት ያሏቸውን ሰዎች ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ድኾች ሰዎች… ምስኪን ሰዎች… ክፉዎች ሰዎች››
ሁለቱም ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው
‹‹ምድር›› በምድር የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ በአፉ እስትንፋስ መምታት እነርሱ ላ መፍረድንና ፍርዱም ወደ ቅጣት ማድረሱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድር ሕዝብ ላይ ይፈርዳል፤ እነርሱም ይቀጣሉ››
‹‹የከንፈሩ እስትንፋስ›› እነርሱ ላይ መፍረድን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ክፉዎች ላይ ይፈርዳል፤ እነርሱም ይገደላሉ››
ይህም ማለት፣ 1) መታጠቂያ መሥራት እንዲችል የሰውን ልብስ ለመያዝ ይጠቅማል፡፡ ወይም 2) መታጠቂያ በውስጥ የሚለበስ ነው ወይም 3) መታጠቂያ ሥልጣኑን ለማሳየት ንጉሡ የሚለብሰው መጐናጸፊያ ነው፡፡
እንደ ቀበቶ ጽድቅን ወገብ ላይ መታጠቅ ጻድቅ መሆንን ይወክላል፡፡ ይህም ማለት፣ 1) የንጉሡ ጽድቅ ለመግዛት ያስችለዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጽድቅ ይገዛል››
እዚህ ሐረግ ላይ፣ ‹‹ይሆናል›› የሚለው ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታማኝነት ጐኑ ላይ መቀነት ይሆናል››
እንደ መቀነት ታማኝነትን መታጠቅ ታማኝ መሆንን ያመለክታል፡፡ ይህም ማለት፣ 1) የንጉሡ ታማኝነት ለመግዛት ያስችለዋል ማለት ነው፣ ወይም 2) የንጉሡ ታማኝነት ለመግዛት ያለውን ሥልጣን ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታማኝነት እንደ መቀነት ጐኑ ላይ ይሆናል›› ወይም፣ ‹‹በታማኝነት ይገዛል››
ኢሳይያስ ንጉሡ በሚገዛበት ጊዜ በዓለም የሚኖረውን የተሟላ ሰላም መግለጹን ቀጥሏል
እባቡ ስለማይነድፈው ልጁ ደህና እንደሚሆን በግልጽ መነገር አለበት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕፃናት ምንም ሳይጐዳቸው በእባብ ጉድጓድ ላይ ይጫወታሉ››
ይህ የሚያመለክተው በጠቅላላ መርዛማ እባቦችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እባቦች… የእባቦች ጉድጓድ››
የእናቱን ጡት ወተት መጠጣት ያቆመ
‹‹የተቀደሰ ተራራ›› በኢየሩሳሌም ያለው የጽዮን ተራራ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በያህዌ ቅዱስ ተራራ ሁሉ››
‹‹ያህዌን በማወቅ›› የሚለው ሐረግ ያህዌን የሚያውቁ ሰዎችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምድር ያህዌን በሚያውቁ ሰዎች ትሞላለች›› ወይም፣ ‹‹ያህዌን የሚያውቁ ምድርን ይሸፍናሉ››
ይህ ሐረግ ጥቅም ላይ የዋለው ምድር ምን ያህል ያህዌን በሚያውቁ ሰዎች እንደምትሞላ ለማሳየት ነው፡፡ ቃሎቹ ከቀደመው ሐረግ ጋር ተመሳሳይ ከሆኑ ይህ እንደሚሆን የበለጠ ግልጽ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ውሃ ባሕሮችን እንደሚሞላ››
ይህ የሚያመለክተው ንጉሥ እንደሚሆን ኢሳይያስ 1፥1 የተነገረለትን የእሴይንና የንጉሥ ዳዊትን ልጅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሡ የእሴይ ልጅ›› ወይም፣ ‹‹ንጉሥ የሚሆነው የእሴይ ልጅ››
‹‹ምልክት›› ሰዎች ዐይተው ወደ እርሱ እንዲመጡ ንጉሡ ከፍ የሚያደርገው ባንዲራ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሕዝቡ እንደ ምልክት ይሆናል›› ወይም፣ ‹‹ወደ እርሱ እንዲመጡ ሕዝቡን ይስባል››
‹‹የአገሩ ሰዎች››
እጅ የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ኀይል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሕዝቡን ቅሬታ መልሶ ለማምጣት እንደ ገና ጌታ ኀይሉን ይጠቀማል››
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ጌታ ለመንግሥታት ንጉሡን እንደ ምልክት ያቆማል›› ወይም፣ ‹‹ንጉሡ ለመንግሥታት ምልክት ያቆማል››
‹‹ሰዎች የሚያዩት ባንዲራ›› ወይም፣ ‹‹መንግሥታትን ወደ ራሱ ለመጥራት ባንዲራ››
‹‹በዓለም ዙሪያ የተበተኑ የአይሁድ ሕዝብ››
ምድር አራት ማእዘኖች እንዳሏት ተስሏል፤ እነዚህ ማእዘኖች በጣም ተራርቀው ነው ያሉት፡፡ ይህም እነዚህ ሰዎች የሚገኙባቸው መላውን ምድር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድር ካሉ በጣም ሩቅ ቦታዎች እንኳ ሳይቀር›› ወይም፣ ‹‹ከምድር ሁሉ››
እዚህ ላይ፣ ኤፍሬም የሰሜናዊው የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ ‹‹ምቀኝነት›› የሚለውን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኤፍሬም ሕዝብ ምቀኝነት እንዳይኖራቸው ያደርጋል››
እዚህ ላይ ይሁዳ የሚያመለክተው የደቡባዊውን መንግሥት ሰዎች ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የይሁዳ ሕዝብ ጠላት እንዳይሆኑ ያደርጋል›› ወይም፣ ‹‹የይሁዳን ሕዝብ ጥላቻ ያስቆማል››
የእስራኤልና የይሁዳ ሕዝብ ሰውን ወይም እንስሳን ለማጥቃት በድንገት ቁልቁል በሚበሩ ወፎች ተመስለዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እዚያ ያሉትን ሰዎች ለማጥቃት ወደ ፍልስጥኤም ተራሮች በፍጥነት ይሄዳሉ››
‹‹ባሕረ ሰላጤ›› በከፊል በመሬት የተከበበ ትልቅ የውሃ አካል ነው፡፡
እጁን በአንዳች ነገር ላይ ማንቀሳቀሱ የመለወጥ ኀይሉን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በታላቅ ኀይሉ በኤፍራጥስ ወንዝ ላይ የሚጋረፍ ነፋስ ያነፍሳል››
ይህ ጥቂቱን የወንዞች ውሃ የሚያደርቅ ሞቃት ነፋስ ነው፡፡
‹‹ሰዎች ጫማቸውን እንዳደረጉ እንዲሻገሩት››
አውራ መንገድ ብዙ ሰዎች መጓዝ የሚችሉበት ሰፊ መንገድ ነው፡፡ ‹‹ያህዌ መንገድ ያደርጋል››
‹‹ከግብፅ ምድር ወጥተው ሲመጡ››
እዚህ ላይ ኢሳይያስ እግዚአብሔር የመረጠው ንጉሥ በሚገዛበት ጊዜ የሚሆነውን መግለጽ ቀጥሏል፡፡
የዳኑት ሰዎች ከምንጭ ውሃ እንዳገኙ ሰዎች እንደሆኑ ኢሳይያስ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ከምንጭ ውሃ ሲቀዱ ደስ እንደሚላቸው እርሱ ሲያድናችሁ እናንተም ደስ ይላችኃል››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ስሙ›› የተባለው ያህዌ ነው፡፡ ስሙን ጥሩት ማለት እርሱን ማመስገንን ወይም የእርሱን ርዳታ መለመንን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ አመስግኑት›› ወይም፣ ‹‹እንዲረዳችሁ ጥሩት››
‹‹ያደረገውን›› የሚለውን፣ ‹‹እርሱ አድርጐ የነበረውን›› በሚል ሐረግ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ያደረገውን ታላላቅ ነገሮች ለሕዝብ ተናገሩ››
‹‹ስሙ›› የሚያመለክተው፣ ያህዌን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ከፍ ከፍ ያለ መሆኑን ዐውጁ›› ወይም፣ ‹‹እርሱ ታላቅ መሆኑን ዐውጁ››
ንጉሡ በሚገዛበት ጊዜ ሕዝቡ ምን እንደሚሉ ኢሳይያስ መናገር ቀጥሏል
‹‹ምክንያቱም በመካከላችሁ ያለው የእስራኤል ቅዱስ ብርቱ ነው›› ወይም፣ ‹‹የእስራኤል ቅዱስ ብርቱ ስለሆነ በመካከላችሁም ስለሚኖር››
የከተማዋ ስም የባቢሎንን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለ ባቢሎን ሕዝብ››
አሞጽ የኢሳይያስ አባት ነው፡፡ ኢሳይያስ 1፥1 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
‹‹እነርሱ›› የሚለው የሌላ አገር ወታደሮች ያመለክታል፡፡
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹መሳፍንቱ የሚኖሩበት የባቢሎን በሮች›› ወይም 2) ‹‹የመሳፍንቱ ትልልቅ ቤቶች በሮች››
‹‹የተከበሩ ሰዎች›› ወይም፣ ‹‹ገዦች››
‹‹እኔ ለራሴ የለየሁቸው›› ወይም፣ ‹‹ለራሴ የለየሁዋቸው ሰራዊት››
የእግዚአብሔርን ቁጣ መፈጸም እርሱ ስለ ተቆጣ ሰዎችን መቅጣትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንድቆጣ ስላደረጉን የባቢሎንን ሕዝብ እንዲቀጡ ብርቱ ተዋጊዎቼን ጠርቻለሁ››
‹‹በተገኘው ድል ደስ የሚላቸው›› ደስ የሚላቸው ለምን እንደሆነ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ካደረግሁት ታላቅ ነገር የተነሣ እጅግ ደስ የሚላቸው ሕዝቤ››
‹‹አለ›› የሚለው ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ ‹‹ብዙ›› እና፣ ‹‹ብዙ ሕዝብ›› የሚሉት ሐረጐች ተመሳሳይ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተራሮች ላይ የብዙ ሕዝብ ድምፅ አለ›› ወይም፣ ‹‹የብዙ ሕዝብ ድምፅ ተራሮች ላይ አለ››
‹‹አለ›› የሚለው ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹መንግሥታት›› እና፣ ‹‹ሕዝብ›› የሚያመለክቱት ተመሳሳይ ነገርን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአንድነት የተከማቹ የብዙ መንግሥታት ታላቅ ጩኸት አለ››
‹‹ተሰብስበዋል››
‹‹ከአድማስ ማዶ ርቆ ካለ ቦታ›› ወይም፣ ‹‹በጣም ሩቅ ከሆነ ቦታ››
ባቢሎንን እንዲያጠቁ እግዚአብሔር የሚልካቸው ወታደሮች የጦር መሣሪያዎች እንዲሆኑ ተነግሯል፡፡ ‹‹ፍርድ›› እግዚአብሔር ባቢሎን ላይ ስለ ፈረደ ቅጣትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባቢሎንን ለመቅጣት የሚጠቀምበት ሰራዊት››
ድምፃችሁን አሰምታችሁ ጩኹ፤ ብዙውን ጊዜ ቃሉ የሚያመለክተው ጉዳት ስለ ደረሰበት እየጮኸ ያለውን እንስሳ ድምፅ ነው፡፡
የሚሆነው ነገር በጣም እየቀረበ እንዳለ ነገር መሆኑ ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የያህዌ ቀን በቅርቡ ይሆናል››
‹‹ይመጣል›› የተባለው የያህዌ ቀን ነው፡፡ ‹‹ከጥፋት ጋር ይመጣል›› ማለት በዚያ ቀን ጥፋት ይሆናል ማለት ነው፡፡ ‹‹ሁሉን ከሚችል አምላክ ዘንድ ጥፋት›› ማለት ሁሉን ቻዩ ያጠፋቸዋል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚያን ቃል ሁሉን ቻዩ አምላክ ያጠፋቸዋል››
ይህ የሚያሳየው ሰዎች ሁሉ በጣም ደካማና ምንም ማድረግ አለመቻላቸውን ነው፡፡
ሰዎች በጣም መፍራታቸው ከልባቸው መቅለጥ ጋር ተመሳስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰው ሁሉ በጣም ይፈራል››
ሰዎች ላይ ከባድ ሥቃይና ጭንቀት በድንገት መድረሱ ሥቃይና ጭንቀት ጨምድዶ እንደሚይዝ ሰው ተመስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በድንገት ከባድ ሥቃይና ጭንቀት ይደርስባቸዋል››
ምጥ ልጅ መውለድን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልጅ እንደምትወልድ ሴት ወይም፣ ‹‹ልጅ የምትወልድ ሴት እንደሚሰማት ሥቃይ››
ቀይና ፍም መሆኑ በእሳት ተመስሎአል፡፡ ፊታቸው ቀይ የሚሆንበት ምክንያት ሊሆን የሚችለው፣ 1) ሰዎቹ በጣም በመፍራታቸው ወይም 2) ሰዎቹ በጣም በማፈራቸው፤ ወይም 3) በማልቀሳቸው ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፊታቸው ቀይና ፍም ይሆናል››
ቀኑ የሚመጣው ከመዓትና ከቁጣ ጋር መሆኑ በዚያ ቀን መዓትና ቁጣ ይኖራል ማለት ነው፡፡ ‹‹መዓት›› እና፣ ‹‹ቁጣ›› የተሰኙትን ቃሎች፣ ‹‹አስፈሪ›› እና፣ ‹‹ቁጡ›› ብሎ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚያ የያህዌ ቀን እርሱ አስፈሪና ቁጡ ይሆናል››
እዚህ ላይ ቁጣ የሚቆጣውን ሰው መያዣ የሚሞላ ነገር መሆኑ ተነግሯል፡፡ ቁጣ ተሞልቶ በጣም ተቆጥቶ ማለት ነው፡፡
‹‹ባድማ›› የሚለውን ቃል፣ ‹‹የፍርስራሽ ክምር›› በሚል ቃል መለወጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምድሪቱን የፍርስራሽ ክምር ለማድረግ››
‹‹ሰማይ ላይ ያሉ ከዋክብት››
ብርሃን መስጠት፣ ‹‹ማብራት›› የሚለውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አያበሩም››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ፀሐይን ያጨልማል›› ወይም፣ ‹‹ፀሐይ ጨለማ ትሆናለች››
በያህዌ ቀን ምን እንደሚያደርግ ያህዌ እየተናገረ ነው፡፡
ይህ ሕዝብ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የዓለም ሕዝብ››
እነዚህ ሐረጐች የሚያመለክቱት እነዚህ ባሕርያት ያሏቸውን ሰዎች ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ ሰዎች… ትዕቢተኛ ሰዎች… ጨካኝ ሰዎች››
‹‹ምሕረት የለሽ››
ብዙውን ጊዜ ዝቅ ማለት የሚያመለክተው መዋረድን ነው፡፡ የሰዎችን እብሪት ዝቅ ማድረግ እነርሱን ማዋረድን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጨካኞችን ያዋርዳል››
ጥቂት ሰዎች ብቻ የሚኖሩበትን ምክንያት ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብዙ ሰዎች እንዲገደሉ ስለማደርግ፣ በሕይወት ያሉት ከነጠረ ወርቅ ይልቅ ያነሱ ይሆናሉ››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡
ኦፊር ንጹሕ ወርቅ የነበረበት ቦታ ነው፡፡
አሁንም ያህዌ እየተናገረ ነው፡፡
ምንም መከላከያ የሌላቸው የእስራኤል ሕዝብ አዳኝ ወይም የዱር አውሬ እንደሚያሳድደው ሚዳቋ ወይም በግ እንደሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ሲያድኑት በፍጥነት እንደሚሮጥ ሚዳቋ፣ ከአራዊት እንደሚሸሽ እረኛ እንደሌለው በግ››
አጋዛን የሚመስል እንስሳ፡፡ ሰዎች ያድኗቸዋል፤ አንዳንዴም የዱር አራዊት ያጠፏቸዋል፤ ይበሏቸዋል፡፡
እረኛ የሌለው በግ ከሚያጠቁትና ከሚገድሉት የዱር አራዊት የሚከላከልበት የለውም፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላት ያገኘውን ሰው ሁሉ በሰይፍ ይገድላል››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላት ሕፃናቶቻቸውንም ይቆራርጣል›› ወይም፣ ‹‹ጠላት ሕፃናቶቻቸው እስኪሞቱ ድረስ ይደበደባል››
እዚህ ላይ ለሚያዩት ነገር አጽንዖት ለመስጠት ሰዎች፣ ‹‹በዐይናቸው›› ተወክለዋል፡፡ ወላጆች ልጆቻቸውን ለመርዳት ምንም ማድረግ እንደማይችሉ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፊት ለፊታቸው›› ወይም፣ ‹‹ዐቅም ያጡ ወላጆቻቸው እያዩ››
ይህም ማለት ዋጋ ያለው ማንኛውም ነገር ከቤታቸው ይወሰዳል ማለት ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላት የሕዝቡን ቤት ይዘርፋል›› ወይም፣ ‹‹ጠላት ማንኛውንም ጠቃሚ ነገር ከቤታቸው ይወስዳል››
ይህም ማለት ሚስቶቻቸው ጥቃት ይደርስባቸዋል፤ ከእነርሱ ጋር እንዲተኙ ይገደዳሉ ማለት ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ የሰዎች ሚስቶች ይደፈራሉ›› ወይም፣ ‹‹ጠላቶቻቸው ሚስቶቻቸውን ይደፍራሉ››
አሁንም ያህዌ እየተናገረ ነው፡፡
ሰዎች አንድ ነገር ማድረግ እንዲፈልጉ ማድረግ እነርሱን ማነሣሣት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሜዶናውያን እነርሱን ማጥቃት እንዲፈልጉ አደርጋለሁ››
‹‹ቀስታቸው›› ቀስቶች የሚጠቀሙ ወታደሮች ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወታደሮቻቸው ለመግደል ቀስትና ፍላጻ ይጠቀማሉ››
አሁንም ያህዌ እየተናገረ ነው
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ ‹‹አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች በጣም የሚያደንቁት መንግሥት››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ ‹‹አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዚያም ሶዶምና ገሞራን እንዲያጠፋ ከመንግሥታት በጣም የተደነቀችውን፣ የከለዳውያን ትምክህት የሆነችውን ባቢሎንን እግዚአብሔር ያጠፋል፡፡››
‹‹ውበት›› እና፣ ‹‹ትምክህት›› የተሰኙትን ቃሎች በሌላ መተርጐም ይቻላል፡፡ ‹‹ውበት›› የባቢሎንን ማማር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከለዳውያን የሚመኩባት ውብ ከተማ››
ሁለቱ ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም አይኖርባትም››
‹‹ከትውልድ እስከ ትውልድ›› የተሰኘው ሐረግ በሚመጣው ዘመን ትውልዶች ሁሉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለዘላለም›› ወይም፣ ‹‹ለሁልጊዜ››
የሚያመለክተው ጠቅላላ ዐረቦችን እንጂ፣ ግለሰብን አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐረቦች›› ወይም፣ ‹‹የዐረብ ሕዝብ››
ያህዌ ባቢሎን ላይ የሚደርሰውን እየተናገረ ነው፡፡
‹‹በባቢሎን ይተኛሉ››
‹‹የሕዝቡ ቤት››
ጉጉቶች ሌሊት የሚያድኑ የዱር ወፎች ናቸው
ሰጐኖች በፍጥነት መሮጥ እንጂ፣ መብረር የማይችሉ የዱር ወፎች ናቸው፡፡
ጅቦች ውሾች የሚመስሉ የሞቱ እንስሳዎች የሚበሉ ትልልቅ የዱር አራዊት ናቸው፡፡ ጩኸታቸው የሚስቅ ሰው ይመስላል፡፡
‹‹ይጮኻሉ›› የሚለው ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በማሩ ቤቶች ቀበሮዎች ይጮኻሉ››
‹‹ያዕቆብ›› የሚያመለክተው የያዕቆብን ዘር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የያዕቆብን ዘሮች ይምራቸዋል››
የያዕቆብ ቤት የሚያመለክተው የያዕቆብን ዘር እስራኤላውያንን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከያዕቆብ ዘሮች ጋር ይተባበራሉ››
‹‹ሕዝቦች የያዕቆብን ዘሮች ወደ እስራኤል ምድር መልሰው ያመጧቸዋል››
ይህ የሚያመለክተው እስራኤላውያንን፣ የእስራኤል ዘሮችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ዘሮች››
‹‹የእስራኤል ወታደሮች እስራኤላውያንን ማርከው የነበሩትን ይማርካሉ››
‹‹የአንተ›› የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ቢሆንም፣ የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡ እንዲሁም፣ ‹‹ሥቃይ›› እና፣ ‹‹መከራ›› በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ቢሆኑም፣ በአንድነት ጥቅም ላይ የዋሉት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም እንድትሠቃይ ካደረጉህ ነገሮች››
‹‹ጨቋኙ አበቃለት›› ይህ ቃለ አጋኖ ነው፡፡
‹‹የትዕቢተኛ ቁጣ›› የሚለው የሚያመለክተው ሌሎች ሕዝቦችን በጭካኔ ያሠቃይ የነበረውን የባቢሎንን ንጉሥ ትዕቢት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጭካኔው አበቃለት›› ወይም፣ ‹‹ከእንግዲህ ሕዝብን አይጨቁንም››
ይህ እስራኤላውያን የባቢሎን ንጉሥ ላይ የሚያዜሙት የፌዝ ዜማ ክፍል ነው፡፡
የክፉዎች ዘንግ ክፉዎች ሌሎች ሰዎችን የሚመቱበትን ዘንግ የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ ዘንጋቸውን መስበር ሌሎች ላይ የሚያደርሱትን ጭካኔ ኀይል መስበር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የክፉዎችን ኀይል ደምስሶአል፡፡››
በትረ መንግሥት የሚያመለክተው የመግዛትን ሥልጣን ነው፡፡ በትረ መንግሥቱን መስበር የገዢውን ሥልጣን መደምሰስ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የክፉ ገዦችን ሥልጣን ደምስሶአል፡፡››
‹‹ሕዝቦችን ሲመታ የነበረውን›› ክፉዎች በበትራቸው ሰዎችን ይመታሉ፡፡
‹‹ማቆሚያ የሌለው›› ወይም፣ ‹‹ደግሞ ደጋግሞ››
‹‹ሌሎች አገሮችን ድል ያደረገውን››
‹‹ማቆሚያ የሌለው ጥቃት››
ይህ እስራኤላውያን የባቢሎን ንጉሥ ላይ የሚያዜሙት የፌዝ ዜማ ክፍል ነው፡፡
ይህ በምድር የሚኖረውን ሁሉ ይመለከታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድር የሚኖር ማንኛውም››
ኢሳይያስ ዛፎች ደስ እንደሚላቸው ሰዎች እንደሆኑ ይናገራል፡፡ ይህም እግዚአብሔር የባቢሎንን ንጉሥ ማስቆሙ ታላቅ ነገር ስለሆነ፣ ቢችል ኖሮ ሌላው ቀርቶ ተፈጥሮ እንኳ ደስ እንደሚለው አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጥድ ዛፍና የሊባኖስ ዝግባ እንኳ ሳይቀር፣ በአንተ ላይ በደረሰው ደስ ይላቸዋል››
ደስ የሚላቸው ለምን እንደሆነ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ዐቅም ስላሳጣህ ደስ ይላቸዋል››
ዝቅ ዝቅ ማለት ዐቅመ ቢስና ዋጋ የሌለው መሆን ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐቅመ ቢስ ሆነሃልና››
ሲኦል እንግዶችን የሚቀበል ሰው ተደርጐ ተነግሯል፡፡ ይህ የሚመለክተው ንጉሡ እንደሚሞት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሲኦል አንተን ለማስተናገድ ዝግጁ ናት››
‹‹ሙታንን፣ የምድር ነገሥታትን ሁሉ ያነቃል፡፡›› ሲኦል ውስጡ ላሉት የሚነቃ ሰው ተደርጐ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሲኦል ውስጥ ያሉ የሞቱ የምድር ነገሥታት ሁሉ እንኳን መጣህ ሊሉህ ይነቃሉ››
ይህ እስራኤላውን የባቢሎን ንጉሥ ላይ የሚያዜሙት የፌዝ ዜማ ክፍል ነው፡፡ እዚህ ላይ የሚያዜሙት ሲኦል ውስጥ ያሉ የሞቱ ነገሥታት ምን እንደሚሉት ነው፡፡
‹‹እነርሱ›› የሚለው ሲኦል ውስጥ ያሉትን የሞቱ ነገሥታት ሲሆን፣ ‹‹አንተ›› የሚለው የባቢሎንን ንጉሥ ነው፡፡
ክብሩ ወደ ታች ወደ ሲኦል የወረደ ይመስል፣ ከእንግዲህ ምንም ክብር እንደሌለው የሞቱ የምድር ነገሥታት ስለ ባቢሎን ንጉሥ ይናገራሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ወዲህ ወደ ሲኦል ከላከህ ወዲህ ክብርህ አብቅቷል››
ንጉሡን ለማክበር ሰዎች ባለ አውታር የሙዚቃ መሣሪያዎች ይሠራሉ፡፡ ሙዚቃው ወደ ሲኦል ስለ ወረደ ከእንግዲህ ሰዎች በሙዚቃ የባቢሎንን ንጉሥ እንደማያከብሩ የሞቱት ነገሥታት ይናገራሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተን ለማክበር ሙዚቃ ከሚጫወቱ ሰዎች ድምፅ ጋር››
ይህ እስራኤላውያን የባቢሎን ንጉሥ ላይ የሚያዜሙት የፌዝ ዜማ ክፍል ነው፡፡
የንጋት ኮከብ ከመንጋቱ በፊት የሚወጣ ደማቅ ኮከብ ነው፡፡ በአንድ ወቅት ታላቅ እንደ ነበር፣ አሁን ግን ምንም ማለት እንዳልሆነ ለማመልከት የእስራኤል ሕዝብ ስለ ባቢሎን ንጉሥ ይናገራሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ንጋት ኮከብ ደማቅ ነበርህ፤ አሁን ግን ከሰማይ ወድቀሃል››
የእስራኤል ሕዝብ የባቢሎን ንጉሥ ተቆርጦ የተጣለ ዛፍ እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተቆርጦ ወደ መሬት እንደ ተጣለ ዛፍ ተሸንፈሃል››
ይህ የሚያመለክተው በቅርብ ምሥራቅ የነበሩ አብዛኞቹ ሰዎች የከነዓናውያን አማልክት ከሶርያ በስተ ሰሜን ባለው ቦታ ተራራ ጫፍ ላይ እንደሚሰበሰቡ እንደሚያውቀ ነው፡፡ ተራራ ላይ መቀመጥ ከአማልከት ጋር መግዛትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አማልክት በሚሰበሰቡበት ተራራ ላይ እገዛለሁ››
‹‹በሰሜን በኩል ርቆ›› በሰሜን ያለው ተራራ ዛፎን ተብሎ ነበር የሚጠራው፡፡ አንዳንድ ዘመናዊ ቅጂዎች፣ ‹‹በዛፎን በኩል ሩቅ ቦታ›› ይላሉ፡፡
ይህ እስራኤላውን የባቢሎን ንጉሥ ላይ የሚያዜሙት የፌዝ ዜማ ክፍል ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሁን ግን እግዚአብሔር ወደ ሲኦል ጥሎሃል››
ሰዎች እንዲህ በማለት የሚጠይቁት በባቢሎን ንጉሥ ላይ ለማፌዝ ወይም በእርሱ ላይ በደረሰው የተሰማቸውን ድንጋጤ ለመግለጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መቼም ሰውየው ይኼ ሊሆን አይችልም››
ይህም ማለት 1) የንጉሡ ሰራዊት ሕዝብን ድል ለማድረግ ሲገሠግሥ ምድር ተናወጠች ማለት ሊሆን ይችላል፤ ወይም 2) የምድር ሕዝብ እርሱን በመፍራት ተንቀጠቀጡ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ይህም ማለት 1) መንግሥታትን ድል ማድረግን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል ወይም 2) ‹‹መንግሥታትን ማሸበርን›› የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ሰዎች የሚኖሩባቸውን ቦታዎች ምድረ በዳ ያደረገ››
ይህ እስራኤላውያን የባቢሎን ንጉሥ ላይ ሲያዜሙ ከነበረው የፌዝ ዜማ የመጨረሻ ክፍል ነው፡፡
ይህ ማለት ሥጋቸው በክብር ተቀብሯል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክብር ባለው ሁኔታ የተቀበሩ ነገሥታት ሁሉ››
ከመቃብር ወጥቶ መጣል መጀመሪያውኑ አለመቀበርን ነው የሚያመለክተው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ግን አልተቀበርህም፤ ሥጋህ መሬት ላይ ቀርቷል››
የተጣለ ቅርንጫፍ ዋጋ የሌለው ነገርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወዲያ እንደሚጣል የማይረባ ቅርንጫፍ››
ይህ ማለት ብዙ ሙታን እርሱ ላይ ይሆናሉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሙታን አካል ጨርሶ ይሸፍንሃል›› ወይም፣ ‹‹የሞቱ ወታደሮች ሬሳ ይከመርብሃል››
ይህ የሚገልጸው በዚህ ዐረፍተ ነገር መጀመሪያ ላይ ተነሥተው የነበሩትን፣ ‹‹ሙታን›› ነው፡፡ በሰይፍ መወጋት በጦርነት መገደል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጦርነት የተገደሉ››
ጥልቁ የሚለው የሚያመለክተው ገሃነምን ወይም ብዙ የሞቱ ሰዎች የሚጣሉበት ምድር ላይ ያለ ሰፊ ጉድጓድን ነው፡፡
‹‹እነርሱ›› የተባሉት ሞተው በሚገባ የተቀበሩት ሌሎች ነገሥታት ናቸው፡፡ ከእነርሱ ጋር በመቃብር መሆን እነርሱ እንደ ተቀበሩ መቀበር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌሎች ነገሥታት እንደ ተቀበሩ አትቀበርም››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ ስለ ክፉ አድራጊዎች ዘር የሚናገር አይኖርም››
‹‹የሚታረዱበት›› የሚለውን፣ ‹‹የሚገደሉበት›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የባቢሎንን ንጉሥ ልጆች ለመግደል ተዘጋጁ››
‹‹ርኩሰት›› የሚለውን፣ ‹‹ታላቅ ኀጢአት›› ማለት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አባቶቻቸው ለመፈጸሙት ታላቅ ኀጢአት››
‹‹መነሣት›› ኀያል መሆንን ወይም ማጥቃትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ ኀያል እንዳይሆኑ›› ወይም፣ ‹‹ከእንግዲህ እንዳያጠቁ››
ይህ የሚያመለክተው የምድር ሰዎችን መቆጣጠርን ሲሆን፣ እዚህ ላይ ግን እነርሱን ድል ማድረግ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምድር ሰዎችን መቆጣጠር›› ወይም፣ ‹‹የምድርን ሕዝብ ድል ማድረግ››
ይህ ዓለም ብዙ ከተሞች እንዲኖሩዋት ማድረግ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በመላው ዓለም ከተሞች መሥራት››
ይህ ማለት እግዚአብሔር እነርሱ ላይ አንዳች ነገር ያደርጋል ማለት ነው፡፡ ‹‹እነርሱ›› የሚያመለክተው የባቢሎንን ሕዝብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አጠቃቸዋለሁ›› ወይም፣ ‹‹የሚያጠቋቸው ሰዎች እልካለሁ››
ያህዌ ስሙን በመጥራት የተናገረው እርግጥ መሆኑን ይገልጻል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰራዊት ጌታ ያህዌ የሚለው እንዲህ ነው›› ወይም፣ ‹‹እኔ የሰራዊት ጌታ ያህዌ ያልሁት እንዲህ ነው››
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደተረጐምኸው ተመልከት፡፡
‹‹እቆርጣለሁ›› አጠፋለሁ ማለት ነው፡፡ ‹‹ባቢሎን›› የባቢሎንን ሕዝብ ይወክላል፡፡ እንዲሁም፣ ‹‹ስም›› የባቢሎንን ዝና ወይም፣ እንደ መንግሥት ባቢሎን ራሷን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሕዝቡ ልጆችና የልጅ ልጆች ጋር ባቢሎንን አጠፋለሁ››
‹‹እርሷ›› የባቢሎንን ከተማ ያመለክታል፡፡ ብዙውን ጊዜ ከተሞች በሴቶች ስም ይጠራሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዲህም… አደርጋታለሁ››
ይህ የሚያመለክተው የሚኖርባቸው ስለማይኖር አራዊት በከተማው ውስጥ እንደሚኖሩ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጃርቶች የሚኖሩበት ቦታ›› ወይም፣ ‹‹የዱር አራዊት የሚኖሩበት ቦታ››
የታቆረና የተከማቸ ውሃ እንዳኖርበት ማድረግ ከተማው የእነዚህ ነገሮች መኖሪያ እንዲሆን ማድረግ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የታቆረ ውሃ መኖሪያ ቦታ››
ይህ የሚያመለክተው የባቢሎንን ጨርሶ መውደምና ሰዎች ጠርገው የሚጥሉት ቆሻሻ ይመስል፣ ከእንግዲህ እንደማትኖር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በመጥረጊያ እንደሚጠረግ ነገር ጨርሶ አጠፋታለሁ››
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ያቀድሁት ነገር በእርግጥ ይሆናል››
መስበር የሚወክለው ማሸነፍን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሦራውያንን በምድሬ ላይ አሸንፋቸዋለሁ›› ወይም፣ ‹‹በምድሬ ያሉትን አሦራውያን አሸንፋቸዋለሁ››
ይህ የሚወክለው የአሦራውያንን ንጉሥና ሰራዊቱን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሦራውያን ንጉሥና ሰራዊቱ›› ወይም፣ ‹‹የአሦራውያን ሰራዊት››
ይህ የሚያመለክተው ጨርሶ ማሸነፍን ነው፡፡
ይህ በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚያ ጊዜ ቀንበሩን ከላያቸው ሸክሙንም ከትከሻው አነሣለሁ፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ቀንበርንና ሸክምን ማንሣት ሰዎችን ከባርነት ነጻ ማድረግ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚያ ጊዜ ከባዱን ሸክም ከትከሻቸው በማስወገድ እስራኤላውያንን ከአሦራውያን ባርነት ነጻ አደርጋለሁ››
‹‹የእርሱ›› የሚለው የሚያመለክተው አሦርን ነው፡፡
x
እየተናገረ ያለው ኢሳይያስ ይሆናል ወይም ያህዌ ይሆናል
‹‹የታቀደው›› የሚለውን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለምድር ሁሉ እግዚአብሔር ያለው ዕቅድ ይህ ነው››
እግዚአብሔር አሕዛብን ለመቅጣት መዘጋጀቱ እነርሱን ለመምታት እጁን ከመዘርጋት ጋር ተመሳስሎአል፡፡ ‹‹እጅ›› የሚለው ቃል ኀይሉን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ አሕዛብን ሁሉ የሚቀጣ የያህዌ ኀይል ነው›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ አሕዛብን የሚቀጣው እንዲህ ነው››
ጥያቄው ያህዌን ማንም እንደማያስቆመው አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚያስቆመው የለም››
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ይህ ያህዌ አሕዛብን ለመቅጣት መዘጋጀቱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነርሱን›› ለመቅጣት ተዘጋጅቶአል››
ጥያቄው የቀረበው የእግዚአብሔርን እጅ የሚመልሰው እንደሌለ ለመናገር ነው፡፡ የእርሱን እጅ መመለስ አሕዛብን እንዳይቀጣ እርሱን ማስቆም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም›› አይመልሰውም›› ወይም፣ ‹‹እነርሱን እንዳይቀጣ ማንም አይመልሰውም››
ፍልስጥኤምን የመታ በትር እነርሱን እንዲያጠቃ ሰራዊቱን የላከውን ንጉሥ ይወክላል፡፡ መሰበር መሞት ወይም መሸነፍን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰራዊቱን ወደ አንተ የላከው ንጉሥ ሞቶአል›› ወይም፣ ‹‹አንተን ያጠቃ ሰራዊት ተሸንፎአል››
እነዚህ ሁሉ ሐረጐች የሚያመለክቱት የእባቡ ዘር ከራሱ ከእባቡ የባሰ ጐጂ መሆኑን ነው፡፡ የንጉሡ ወራሽ ከመጀመሪያው ንጉሥ የበለጠ ኀይለኛና ጨካኝ እንደሚሆን ያመለክታሉ፡፡
የአደገኛ እባብ ዐይነት
‹‹እሳታማ›› የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእባቡን መርዘኛነት ሲሆን፣ ‹‹በራሪ›› የሚለው ፈጣን እንቅስቃሴውን ሊያመለክት ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፈጣን መርዘኛ እባብ››
ይህ የሚያመለክተው በጣም ድኻ የሆኑ ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከድኻም ድኻ›› ወይም፣ ‹‹የሕዝቤ የባሰባቸው ድኾች››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሥርህ›› የፍልስጥኤምን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝብህን በራብ እገድላለሁ፤ ትሩፍህንም እጨርሳለሁ››
‹‹በር›› እና፣ ‹‹ከተማ›› በከተሞች በር የሚቀመጡ ሰዎችን ይወክላል፡፡ ‹‹በከተማው በሮች ያላችሁ ሰዎች ዋይ በሉ፤ በከተሞቹም ያላችሁ ጩኹ››
መቅለጥ ከፍርሃት የተነሣ ደካማ መሆንን ነው የሚያመለክተው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከፍርሃት የተነሣ በጣም ትደክማላችሁ››
ይህ የሚያመለክተው ግዙፍ ሰራዊት ከሰሜን እየመጣ መሆኑን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከጢስ ደመና ጋር ከሰሜን ብዙ ሰራዊት መጥቶብሃል››
ይህም ማለት፣ 1) በደረቁ ዐፈር ላይ ሲጓዝ ሰራዊቱ የሚያስነሣውን የአቧራ ደመና ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአቧራ ደመና›› ወይም 2) ሰራዊቱ ከሚያጠፋውና ከሚያቃጥለው ነገር የተነሣ ብዙ ጢስ ሊኖር ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብዙ ጢስ››
‹‹ከሰልፉ ከሌሎች ኃላ በዝግታ የሚራመድ አይኖርም››
ጸሐፊው ይህን ጥያቄ ያነሣው እስራኤላውያን ለመልእክተኞቹ እንዴት መናገር እንዳለባቸው የሚያቀርበውን መመሪያ ለማስተዋወቅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለፍልስጥኤም መልእክተኞች እንዲህ በሏቸው››
‹‹ያህዌ ጽዮንን ሠርቷል››
‹‹በኢየሩሳሌም›› ወይም፣ ‹‹በዚያ››
‹‹ከሕዝቡ በጣም የተጐዱ ሰዎች››
ብዙውን ጊዜ ትንቢት ውስጥ ወደ ፊት የሚፈጸሙ ጉዳዮች አሁን ወይም ባለፈው ጊዜ እንደ ተፈጸሙ ተደርገው ይነገራሉ፡፡ ይህ አጽንዖት የሚሰጠው በእርግጥ የሚፈጸም መሆኑን ነው፡፡
‹‹ያህዌ እንዲህ ይላል›› ወይም፣ ‹‹ይህ የያህዌ መልእክት ነው››
እነዚህ ሞዓብ ውስጥ የነበሩ ከተሞችና መንደሮች ናቸው፡፡
‹‹ፈራረሰች›› እና፣ ‹‹ተደመሰሰች›› የተሰኙት ቃሎች ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፤ ከተማዋ ሙሉ በሙሉ እንደምትደመሰስ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጠላት ሰራዊት የሞዓብን ዔር ሙሉ በሙሉ ይደመስሳታል››
እነዚህ ላይ፣ ‹‹ወደ ከፍታዎች›› ሲል ቤተ መቅደስ ወይም መሠዊያ የተሠራበት ኮረብታ ወይም ተራራ የመሳሰሉ ከፍታ ቦታዎችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለማልቀስ ኮረብታው ጫፍ ላይ ወዳለው ቤተ መቅደስ ሄደ››
እነዚህ ቦታዎች እዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ናባው እና ሜድባ ከተማ ላይ ከደረሰው የተነሣ የሞዓብ ሕዝብ ያለቅሳል››
እንዲህ ያደረጉት በጣም ማዘናቸውን ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ራሳቸውንና ጢማቸውን ሁሉ ተላጭተው በጣም ያዝናሉ››
እዚህም ላይ ስለ ሞዓብ ሕዝብ የተነገረው ትንቢት ቀጥሏል፡፡ ወደ ፊት የሚሆኑ ነገሮችን እግዚአብሔር አሁን እንደ ተፈጸሙ አድርጐ ይናገራል፡፡ (ኢሳይያስ 15፥1-2 ይመ.)
እንዲህ የሚያደርጉት በጣም ማዘናቸውን ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማቅ ለብሰው ያለቅሳሉ››
እነዚህ የከተሞችና የመንደሮች ስም ናቸው
የከተሞቹ ስሞች በውስጣቸው ያለውን ሕዝብ ይወክላሉ፡፡ ‹‹የሐሴቦንና የኤልያሊ ሕዝብ ይጣራሉ››
መንቀጥቀጥ የፍርሃት ምልክት ሲሆን፣ ፍርሃትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከባድ ፍርሃት ይሞላባቸዋል›› ወይም፣ ‹‹በፍርሃት ይንቀጠቀጣሉ››
ይህ ስለ ሞዓብ የተነገረው ትንቢት እየቀጠለ መሆኑን ያሳያል፡፡ ወደ ፊት የሚሆኑ ነገሮችን እግዚአብሔር አሁን እንደ ተደረጉ አድርጐ ይናገራል፡፡ (ኢሳይያስ 15፥1-2 ይመ.)
እዚህ ላይ፣ ‹‹ልብ›› የሚወክለው እግዚአብሔርን ሲሆን፣ ስሜቱን ያመለክታል፡፡ ልቡ ያለቀሰ ይመስል እግዚአብሔር የተሰማውን ታላቅ ሐዘን እየተናገረ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሞዓብ ላይ በሆነው እጅግ አዝኛለሁ››
‹‹ስደተኞቹ ከሞዓብ ሸሹ›› ስደተኛ ጠላት እንዳይዘው የሚሸሽ ሰው ነው፡፡
እነዚህ የከተሞችና የመንደሮች ስም ናቸው
‹‹ውድመት›› የሚለውን ቃል፣ ‹‹መደምሰስ›› በሚለው ቃል ለመተካት ቃላቱን መለወጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከተማቸው ስለ ተደመሰሰች››
‹‹ማንኛውም ነገራቸው››
ይህ የሚያመለክተው ደቡባዊ የሞዓብ ድንበር ላይ ያለውን ወንዝ ሊሆን ይችላል፡፡
ስለ ሞዓብ ሕዝብ የተነገረው ትንቢት ቀጥሏል፡፡ ወደ ፊት የሚሆኑ ነገሮችን እግዚአብሔር አሁን እንደ ተነገሩ አድርጐ ይናገራል፡፡ (ኢሳይያስ 15፥1-2 ይመ.)
ሰዎቹ ሲጮኹ ሌሎች ያንን መስማታቸው የጩኸታቸው መውጣት እንደሆነ ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሞዓብ ምድር ያሉ ሰዎች ሁሉ ጮኹ››
‹‹ወጣ›› ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ ሰዎች ዋይ ሲሉ ሌሎች ያንን መስማታቸው ዋይታቸው ወደ እነዚህ ሁለት ቦታዎች ወጣ ማለት እንደሆነ ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዋይታቸው እስከ ዔግላምና ብኤርኢላም ወጣ›› ወይም፣ ‹‹እስከ ዔግራምና ብኤርኤላም እንኳ ወጣ››
እነዚህ የከተማና የመንደር ስሞች ናቸው፡፡ ዲሞን የሞዓብ አገር ዋና ከተማ ነበረች፡፡ አንዳንድ ቅጂዎች ከዲሞን ይልቅ፣ ‹‹ዶቦን›› ይላሉ፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እኔ›› ያህዌን፣ ‹‹ዲሞን›› ደግሞ እዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ነው የሚያመለክተው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የዲሞን ሕዝብ ላይ የባሰ መከራ አመጣለሁ››
ስለ ሞዓብ ሕዝብ የተነገረው ትንቢት እየቀጠለ ነው፡፡ ወደ ፊት የሚሆኑ ነገሮችን እግዚአብሔር አሁን እንደ ተደረጉ አድርጐ ይናገራል፡፡ ቁጥር አንድ የሞዓብ ገዦች እርስ በርስ የሚነጋገሩትን በተመለከተ እግዚአብሔር የተናገረው ሊሆን ይችላል፡፡ (ኢሳይያስ 15፥1-2 ይመ.)
ከጠላት ሰራዊት እንዲከላከልላቸው ሞዓባውያን ለይሁዳ ንጉሥ የበግ ጠቦት ይልካሉ፡፡
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡
የከተማው፣ ‹‹ሴት ልጅ›› ማለት የከተማው ሕዝብ ማለት ነው፡፡ ኢሳይያስ 1፥8 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ ‹‹የጽዮን ሕዝብ›› ወይም፣ ‹‹በጽዮን የሚኖር ሕዝብ››
ሴቶቹን ጨምሮ የሞዓብ ሕዝብ ሁሉ ከቤታቸው ይሸሻሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሞዓብ ሴቶች ጐጆ እንደሌላቸው በጐች ከአንዱ ወንዝ ወደ ሌላው ወንዝ ይቅበዘበዛሉ››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ አንድ ነገር ማለት ናቸው፡፡
ስለ ሞዓብ የተነገረው ትንቢት ቀጥሏል፡፡ ወደ ፊት የሚሆኑ ነገሮችን እግዚአብሔር አሁን እንደ ተደረጉ አድርጐ ይናገራል፡፡ ከቁጥር 3-4 ያለው የሞዓብ ገዦች ለይሁዳ ንጉሥ የላኩት መልእክት ሊሆን ይችላል፡፡ (ኢሳይያስ 15፥1-2 ይመ.)፡፡
እኩለ ቀን ላይ ያለው ሙቀት ሞዓባውያን በጠላቶቻቸው የሚደርስባቸውን መከራ ያመለክታል፤ ጥላ ከጠላቶቻቸው መከለያን ያመለክታል፡፡ ጥላውን ከሌሊት ጋር ማመሳሰሉ ጠንካራ መከለያ እንደሚያስፈልጋቸው ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታላቅ ጥላ ሕዝቡን ከፀሐይ ሙቀት እንደሚከላከል እናንተም ከጠላቶቻችን ከለሉን››
‹‹የሞዓብ ስደተኞች ከእናንተ ጋር ይኑሩ›› እዚህ ላይ፣ ‹‹እናንተ›› የሚያመለክተው የይሁዳን ሕዝብ ነው፡፡
መደበቂያ ቦታ ማዘጋጀት መደበቂያ ቦታ መሆን ተደርጐ ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሊያጠፏቸው ከሚፈልጉ የሚደበቁበት ቦታ ስጧቸው›› ወይም፣ ‹‹ሊያጠፏቸው ከሚፈልጉ ደብቋቸው››
‹‹ዙፋን›› እንደ ንጉሥ የመግዛትን ሥልጣን ያመለክታል፡፡ ‹‹ታማኝነት›› የሚለውን ‹‹ታማኝ›› ማለት ይቻላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ለኪዳኑ ታማኝ ይሆናል፤ እርሱም ንጉሥ ይሾማል››
‹‹የዳዊት ድንኳን›› ዘሮቹን ጨምሮ የዳዊትን ቤተ ሰብ ይወክላል፡፡ ዙፋን ላይ መቀመጥ መግዛትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የዳዊት ዘር በታማኝነት ይገዛል››
ፍትሕ መፈለግ ትክክል የሆነውን ማድረግን ያመለክታል፡፡
ይህ ስለ ሞዓብ የተነገረው ትንቢት ቀጣይ ነው፡፡ ወደ ፊት የሚደረጉ ነገሮችን እግዚአብሔር አሁን እንደ ተደረጉ ይናገራል፡፡ (ኢሳይያስ 15፥1-2 ይመ.)
‹‹ሞዓብ›› እና፣ ‹‹የእርሱ›› የሚሉት ቃሎች፣ የሞዓብን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ የሞዓብ ሕዝብ ትዕቢተኞች፣ እብሪተኞች፣ ፎካሪችና ቁጣዎች መሆናቸውን ሰምተናል››
ይህም ማለት፣ 1) ኢሳይያስ እየተናገረ ነው፤ ‹‹እኛ›› እርሱንና የይሁዳን ሕዝብ የሚያመላክት ሊሆን ይችላል፡፡ ወይም፣ 2) እየተናገረ ያለው እግዚአብሔር ነው፤ ‹‹እኛ›› የሚለው እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡
‹‹አንዳች ነገርን አስመልክቶ የሚናገሩት ከንቱ ነው›› ወይም፣ ‹‹የሚታበዩበት ነገር እውነት አይደለም››
‹‹ሞዓብ›› የሚወክለው የሞዓብን ሕዝብ ነው፡፡ ‹‹የሞዓብ ሕዝብ ሁሉ ከተሞቻቸው ላይ ከሆነው የተነሣ ዋይ ይላሉ››
‹‹በቂርሐራሴት የዘቢብ ቂጣ ስለሌለ››
እዚህ ጥቅም ላይ የዋለው የዕብራይስጥ ቃል፣ ‹‹የዘቢብ ቂጣ›› ወይም፣ ‹‹ሰዎች›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ቂርሐራሴት የከተማ ስም ነው፡፡
ይህ ስለ ሞዓብ ሕዝብ የተነገረው ትንቢት ቀጣይ ነው፡፡ ወደ ፊት የሚሆኑ ነገሮችን እግዚአብሔር አሁን እንደ ተደረጉ አድርጐ ይናገራል፡፡ (ኢሳይያስ 15፥1-2 ይመ.)
የዚህን ከተማ ስም ኢሳይያስ 15፥4 ላይ እንደ ተረጐምህ ተርጉመው
እነዚህ የከተሞች ስም ናቸው
የሞዓብ ምድር በወይን ዕርሻው የታወቀ ነበር፡፡ እዚህ ላይ እግዚአብሔር ስለ ሞዓብ እንደ አንድ ትልቅ የወይን እርሻ ይናገራል፡፡ ይህም ሰራዊትን የሚያመለክቱት ገዦች በሞዓብ ያለውን ማንኛውንም ነገር እንደሚያወድሙ አጽንዖት ይሰጣል
ይህ የሞዓብ ምድር እንደ አንድ ትልቅ የወይን እርሻ እንደሆነ የተነገረው ቀጣይ ነው፡፡ (ኢሳይያስ 16፥8 ይመ.)፡፡ ወደ ፊት የሚሆኑ ነገሮችን እግዚአብሔር አሁን እንደ ተፈጸሙ አድርጐ ይናገራል፡፡
16፥9-10 ላይ፣ ‹‹እኔ›› የሚለው ያህዌን ያመለክታል፡፡
ብዙ እንደሚያለቅስና የሰራዊቱም እንባ እነርሱ ላይ እንደሚወርድ ያህል እግዚአብሔር ለእነዚህ ቦታዎች ያለውን ጥልቅ ሐዘን ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለአንተ ብዙ አለቅሳለሁ››
የእነዚህን ከተሞች ስም ኢሳይያስ 16፥8 ላይ እንደ ተረጐምህ ተርጉመው፡፡
የእነዚህን ከተሞች ስም ኢሳይያስ 15፥4 ላይ እንደ ተረጐምህ ተርጉመው፡፡
‹‹የደስታ ጩኸት›› በፍሬ ዛፎቻቸው መከር ደስ የተሰኙ ሰዎችን ደስታ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ከማደርገው የተነሣ ፍሬ ባፈራሽበት ወቅት የሚኖረው ደስታ አይኖርሽም››
እዚህ ላይ ‹‹ሆታ›› ወይን ጠጅ እንዲገኝ የወይን ፍሬዎችን የሚረግጡ ሰዎችን ደስታ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለዚህ የወይን ፍሬ የሚረግጡ ሰዎች የደስታ ሆታ አይኖርም››
ይህ ስለ ሞዓብ ሕዝብ የተነገረው ትንቢት ቀጣይ ነው፡፡ ወደ ፊት የሚሆን ነገሮችን እግዚአብሔር አሁን እንደ ተፈጸሙ አድርጐ ይናገራል፡፡ (ኢሳይያስ 15፥1-2 ይመ.)፡፡
‹‹ልቤ›› የሚለው ያህዌንና ያዘነ ስሜቱን ይወክላል፡፡ የእርሱን እንጉርጉሮ ከአሳዛኝ የበገና ዜማ ጋር ያመሳስለዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለዚህ በበገና እንደሚሰማው የሐዘን ዜማ አንጐራጉራለሁ››
እነዚህ ቃላት ሁሉ የሞዓብን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡
‹‹ውስጤ›› የሚለው ቃል ያህዌን ያመለክታል፡፡ ‹‹እንጉርጉሮ›› የሚለው ካለፈው ሐረግ ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ ኢሳይያስ 16፥7 ላይ ቂርሐራሴትን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ውስጤ ስለ ቂርሐራሴት ታንጐራጉራለች›› ወይም፣ ‹‹ለቂርሐራሴት ሰዎች በጣም አዝኛለሁ››
‹‹ጸሎቱ መልስ አያገኝም››
‹‹መልእክቱ ይኸው ነው›› ይህ የሚያመለክተው 15፥1-16፣12 ላይ የተናነገረውን ሁሉ ነው፡፡
‹‹ሞዓብ›› የሚያመለክተው የሞዓብን ሕዝብ ነው፡፡
‹‹የሞዓብ ምድር ከእንግዲህ የተከበረች አትሆንም››
ደማስቆ የከተማ ስም ነው፡፡ ኢሳይያስ 7፥8 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ ‹‹ሰዎች ሁሉ የአሮኤርን ከተማ ትተው ይሄዳሉ››
‹‹እነርሱ›› የሚለው የሚያመለክተው በጐቹን ነው፡፡
ኤፍሬም በእስራኤል ትልቁ ነገድ ነበር፡፡ እዚህ ላይ መላው የእስራኤልን ሰሜናዊ መንግሥት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእስራኤል ጠንካራ ከተሞች ይጠፋሉ››
ይህ ማለት ብን ብለው ይጠፋሉ ሳይሆን፣ ይደመሰሳሉ ማለት ነው፡፡
‹‹ይጠፋሉ›› ቀደም ሲል ከነበረው ቁጥር ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ ደማስቆ የሶርያ ንጉሥ የሚገዛበት ቦታ ነበረች፡፡ መንግሥቱ መጥፋቱ ከእንግዲህ እንደ ንጉሥ የመግዛት ሥልጣን እንደማይኖረው ነው የሚያመላክተው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከደማስቆ መንግሥት ይጠፋል›› ወይም፣ ‹‹በደማስቆ የንጉሥ ሥልጣን አይኖርም››
ሶርያ የአገር ስም ነው፡፡ ኢሳይያስ 7፥1 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
የእስራኤል ሕዝብ ምንም ክብር እንዳልነበራቸው ሁሉ፣ ከሶርያ የተረፉትም ምንም ክብር አይኖራቸውም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ እንደ እስራኤል ሕዝብ እነርሱም ምንም ክብር አይኖራቸውም›› ወይም፣ ‹‹በእስራኤል ሕዝብ እንዳደረግሁ እነርሱም ላይ እፍረት አመጣለሁ››
የሚናገረውን ነገር እርግጠኝነት ለማመልከት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 14፥22 ላይ እንደ ተረጐምህ ተርጉመው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰራዊት ጌታ ያህዌ የሚለው ይህን ነው›› ወይም፣ ‹‹እኔ የሰራዊት ጌታ ያህዌ ይህን ብያለሁ››
ይህ ሐረግ እዚህ ጥቅም ላይ የዋለው አንድ በጣም አስፈላጊ ነገር እንደሚሆን ለማመልከት ነው፡፡ ቋንቋህ ይህን የምታደርግበት መንገድ ካለው፣ እዚህ ላይ ልትጠቀምበት ትችላለህ፡፡
‹‹ያዕቆብ›› የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግሥት ነው፡፡ ከእንግዲህ እስራኤል ክብር ያላት አትሆንም፡፡ ይልቁን ደካማና ድኻ ትሆናለች፡፡
እግዚአብሔር የእስራኤል ሕዝብ ከቀጣ በኃላ፣ በምድሩ ምንም የሚቀር ነገር አይኖርም፡፡
ይህ ሰዎች ብዙ እህል የሚያመርቱበትና የሚሰበስቡበት ሸለቆ ነው፡፡
የእስራኤልን ሕዝብ መከር ከታጨደ በኃላ ካለው እርሻ ጋር ማመሳሰሉን ቀጥሏል፡፡ (ኢሳይያስ 17፥4-5 ይመ.)
እዚያ ላይ፣ ‹‹ቃርሚያ›› በእስራኤል የቀረውን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእስራኤል ጥቂት ሰዎች ይቀራሉ››
ሰዎች የወይራ ፍሬ የሚሰበሰቡት ፍሬው እንዲረግፍ ዛፉን በመነቅነቅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ከሰበሰቡ በኃላ ዛፉ ላይ እንደሚቀር ጥቂት የወይራ ፍሬ››
ከዚህ በፊት ከነበረው ቁጥር ‹‹የወይራ ፍሬ›› የሚለው ቃል ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አራት ወይም አምስት ፍሬ››
እየተናገረ ያለውን እርግጠኝነት ለማመልከት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ የእስራኤል አምላክ ያህዌ የተናገረው ነው›› ወይም፣ ‹‹ይህ እኔ የእስራኤል አምላክ ያህዌ የተናገርሁት ነው››
እዚህ ላይ ወደ እግዚአብሔር መመልከት እንደሚረዳቸው በእርሱ ተስፋ ማድረግን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች የፈጠራቸው የእስራኤል ቅዱስ እንደሚረዳቸው ተስፋ ያደርጋሉ››
‹‹ሰዎች›› በጠቅላላው የእስራኤል ሕዝብ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ያያሉ››
‹‹ዐይኖች›› የሚመለከቱ ሰዎችን ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያያሉ›› ወይም፣ ‹‹ሕዝቡ ያያሉ››
ኢሳይያስ 1፥4 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ወደ መሠዊያ መመልከት ጣዖቶቹ ይረዱናል በሚል ተስፋ ጣዖቶችን ማምለክን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መሠዊያቸው ላይ ጣዖቶችን አያመልኩም›› ወይም፣ ‹‹የእስራኤል ሕዝብ ወደ መሠዊያቸው ሄደው እንዲረዷቸው አማልክቶቻችውን አይለምኑም››
መሠዊያዎቹን ወይም ጣዖቶቹን የሠሯቸው እነርሱ መሆናቸውን አጽንዖት ለመስጠት እዚህ ላይ ሰዎች ‹‹በእጃቸው›› ተወክለዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእጆቻቸው የሠሯቸው›› ወይም፣ ‹‹ራሳቸው የሠሩትን››
ሁለተኛው ሐረግ ሰዎቹ የሠሩትን ያመለክታል፡፡ ስለ ጣቶች የተነገረው ሰዎች እንዳበጇቸውና ስለዚህ እነዚህ እውነተኛ አማልክት አለመሆናቸውን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነርሱ ራሳቸው ላበጇቸው የአሼራ ዐምዶች ወይም የፀሐይ ምስሎች››
እነዚህን ምድሮች የተውት እነማን እንደ ነበሩ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ሕዝብ ከመጡ በኃላ ኬጢያውያንና አሞራውያን ትተው ሄዱ››
‹‹አንተ›› የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡ ‹‹ረስተሃል›› የሚለው ቃል እግዚአብሔርን አያስታውሱም ማለት አይደለም፡፡ እየታዘዙለት አይደለም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አልታዘዝህምና››
‹‹የሚያድንህን አምላክ››
እዚህ ላይ እግዚአብሔርን ከጠላቶቻቸው ለማምለጥ ወይም ከጀርባው ለመደበቅ ሰዎች ከሚወጡበት ትልቅ ዐለት ጋር አመሳስሎታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ መከታ ዐለት የሆነልህን ችላ ብለሃል›› ወይም፣ ‹‹የከለለህን ችላ ብለሃል፡፡
‹‹የምትሰበሰቡት ብዙ ፍሬ አይኖራችሁም››
ጩኸት በጣም ከፍ ያለ ድምፅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ባሕር ሞገድ በጣም ከፍ ያለ የብዙ ሰዎች ድምፅ››
የጠላት ሰራዊት ማንም የማያስቆመው ታላቅ ኀይል ይመስላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቡ እንደ ውሃ ሙላት እየተጣደፉ ይመጣሉ››
‹‹ሕዝቦች›› የሚለው ቃል የእነዚህ አገሮችን ሰራዊት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጠላት ሰራዊት ጥድፊያ››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ የጠላት ሰራዊት በጣም ኀይለኛ ይመስላል፤ እግዚአብሔር ግን በቀላሉ ያስቆማቸዋል ያባርራቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ነፋስ እንደሚያበንነው ተራራ ላይ እንዳለ ገለባ… ማዕበል ሲመጣ በንኖ እንደሚጠፋ አረም››
እነርሱ ላይ የደረሰው በውርስ እንዳገኙት ዕድል ፈንታ ተመስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በ… የሚደርሰው ይኸው ነው››
‹‹እኛን›› የሚለው ኢሳይያስንና የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታል፡፡
‹‹ፉር ፉር የሚሉ ክንፎች›› ማለት ሊሆን የሚችለው፣ 1) መቅዘፊያዎች ያሉባቸው ጀልባዎች ክንፎች እንዳሏቸው መነገሩ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ውሃ ላይ እንዳሉ ክንፉም ብዙ ጀልባዎች ላሏት ከኩሽ ወንዞች ማዶ ላለች ምድር ወዮላት›› ወይም 2) ፉር ፉር የሚሉ ክንፎች የሚለው የክንፋም ፍጥረቶችን ምናልባትም የአንበጣዎችን ድምፅ ሊሆን ይችላል፡፡
የዐባይ ወንዝ በጣም ሰፊ በመሆኑ በግብፅና በኩሽ ያሉ ሕዝብ፣ ‹‹ባሕሩ›› በማለት ይጠሩት ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በታላቁ ባሕር›› ወይም፣ ‹‹በዐባይ ወንዝ ዳር››
ደንገል ዐባይ ወንዝ ዳር የሚበቅል ረጅም ተክል ነው፡፡ የደንገል ክምሮችን በአንድነት በማያያዝ ሰዎች ጀልባዎች ይሠሩ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የደንገል ጀልባ›› ወይም፣ ‹‹ከቀጤማ የተሠሩ ጀልባዎች››
እነዚህ ሐረጐች ሁሉ የአንድ አገር ሕዝብን ነው የሚገልጹት፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሕዝብ›› የዚያን አገር ሕዝብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ረጅምና ቆዳው የለሰለሰ ሕዝብ ያሉት አገር››
‹‹ቅርብ›› እና፣ ‹‹ሩቅ›› የተሰኙት ቃሎች በአንድነት የቀረቡት፣ ‹‹የትም አገር›› ለማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የትም አገር የሚፈራ ሕዝብ›› ወይም፣ ‹‹በየትኛውም ምድር ያሉ የሚፈሩት ሕዝብ››
መርገጥ መንግሥታትን ድል ማድረግን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኀያልና ሌሎች መንግሥታን ድል የሚያደርግ ሕዝብ››
የተለያዩ ክፍሎች ያሉት ምድር እንዲሆን ምናልባት ይህ በዚያ አገር የሚያልፉ ብዙ ወንዞችን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡
ቁጥር 3 ኢሳይያስ 18፥2 ላይ የተጠቀሱት መልእከተኞች ለዓለም ሕዝብ መንገር ያለባቸውን ያመለክታል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድር ያላችሁ ሕዝቦች ሁሉ››
ምልክትና የመለከት ድምፅ ሰዎችን ወደ ጦርነት ለመጥራት ያገለግላሉ፡፡ እንዲመለከቱና እንዲያደምጡ የተሰጠውን ትእዛዝ ልብ እንዲሉና ለጦርነት እንዲዘጋጁ የሚያሳስብ ትእዛዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምልክት ተራሮች ላይ ሲሰቀልና መለከት ሲነፋ ልብ በሉ››
ምልክት ሰዎችን ለጦርነት ለመጥራት የሚያገለግል ባንዲራ ነበር፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጦርነቱን ባንዲራ ተራሮች ላይ ስትመለከቱ ልብ በሉ››
መለከት ሰዎችን ለጦርነት ለመጥራት ጥቅም ላይ ይውላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጦርነቱን መለከት ድምፅ ስትሰሙ ልብ በሉ››
እግዚአብሔር ስለ ወይን እርሻ ገበሬ በተነገረ ምሳሌ የተጠቀመው አንድን ሕዝብ እንደሚቀጣ ለማመልከት ነው፡፡ ያ ሕዝብ ኢትዮጵያ ወይም የኢትዮጵያ ጠላት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ያህዌ እንዲህ አለኝ›› እዚህ ላይ፣ ‹‹እኔ›› ኢሳይያስን ይመለከታል፡፡
እግዚአብሔር የሚመለከተው ምን እንደሆነ በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እቤቴ ሆኜ ያንን ሕዝብ በእርጋታ እመለከታለሁ›› ወይም፣ ‹‹እቤቴ ሆኜ የዚያ አገር ሕዝብ የሚያደርገውን በእርጋታ እመለከታለሁ››
እነዚህ ሐረጐች እግዚአብሔር ሕዝቡን በእርጋታ እንደሚመለከት ያሳያሉ፡፡
ይህ የወይን ፍሬ መከር ነው፡፡ ይህን ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የወይን ፍሬ ከመሰብሰቡ በፊት››
ይህ የሚያመለክተው የወይን ፍሬ ሲጐመራ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የወይን ዛፉ ላይ አበቦች ታይተው ሲያበቁ››
የወይኑ ፍሬ ከመብሰሉ በፊት ያህዌ ቅርንጫፎቹን ይቆርጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፍሬ ከማፍራቱ በፊት ያህዌ በመቁረጫ ቅርንጫፎቹን ይቆርጣል››
መግረዣ መንጠቆ ሰዎች ከወይን ዛፍና ከሌሎች ተክሎች ቅርንጫፎችን ለመቁረጥ የሚጠቀሙበት ነው፡፡
ያህዌ ቅርንጫፎቹን ለፍርድ ይጥላል
እግዚአብሔር ምሳሌውን መናገሩን ትቶ በቀጥታ ስለ ሕዝቡ ወደ መናገር የሄደ ይመስላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የተገደሉት ሁሉ በአንድነት ይተዋሉ›› ወይም፣ ‹‹ተቆርጠው እንደ ተጣሉ ቅርንጫፎች የተገደሉት ሰዎችም ሬሳዎች መሬት ላይ በአንድነት ይተዋሉ››
‹‹በጋ በሚሆንበት ጊዜ ወፎች ይበሉታል›› እዚህ ላይ፣ ‹‹ወፎች›› የሚለው በድን የሚበሉ ወፎችን ነው፡፡
‹‹ማንኛውም ዐይነት የዱር አውሬ››
‹‹ክረምት በሚሆንበት ጊዜ ይበሉታል››
እነዚህ ሐረጐች የሚናገሩት ስለ አንድ አገር ሕዝብ ነው፡፡ ኢሳይያስ 18፥2 ላይ ይህን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
‹‹ረጅም የሆነና ለስላሳ ቆዳ ያለው ሕዝብ››
‹‹ሩቅ›› እና፣ ‹‹ቅርብ›› የተሰኙት ቃሎች በአንድነት ጥቅም ላይ የዋሉት፣ ‹‹የትም ቦታ›› ለማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በየትም ቦታ የሚፈራ ሕዝብ›› ወይም ‹‹በምድር ያለ ሁሉ የሚፈራው ሕዝብ››
መርገጥ ሌሎች መንግሥታትን ድል ማድረግን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብርቱ የሆነና ሌሎች መንግሥታትን ድል የሚያደርግ ሕዝብ››
‹‹ስም›› የሚለው የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰራዊት ጌታ ያህዌ የሚኖርበት የጽዮን ተራራ››
‹‹ተመልከቱ›› ወይም፣ ‹‹አድምጡ›› ወይም፣ ‹‹የምናገረውን ልብ በሉ››
በሰረገላ እየመጣ ያለ ይመስል ያህዌ በደመና እየሄደ እንደሆነ ተመስሎአል፡፡
ያህዌ ሲመጣ ጣዖቶቹ ፍርሃት እንደሚያድርባቸው ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የግብፅ ጣዖቶች ያህዌ ፊት በፍርሃት ይንቀጠቀጣሉ››
የልብ መቅለጥ የሚያመለክተው ወኔ ማጣትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ግብፃውያን ምንም ወኔ አልቀራቸውም››
‹‹ይነሣል›› የሚለው ካለፈው ሐረግ ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ ‹‹ሰው በጐረቤቱ ላይ ይነሣል››
‹‹ከተማ›› የከተማውን ሰዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአንድ ከተማ ሕዝብ፣ በሌላ ከተማ ሕዝብ ላይ ይነሣል›› ወይም፣ ‹‹በተለያዩ ከተሞች ያሉ ሰዎች እርስ በርስ ይዋጋሉ››
‹‹ይነሣል›› ወይም፣ ‹‹ይዋጋል›› የተሰኙ ቃላት ካለፉ ሐረጐች ውስጠ ታዋቂ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መንግሥት በመንግሥት ላይ ይነሣል›› ወይም፣ ‹‹አንድ መንግሥት ከሌላ መንግሥት ጋር ይዋጋል››
‹‹መንግሥት›› የሚለው ቃል ግብፅ ውስጥ ያለ ታናሽ መንግሥት ያመለክታል፡፡ ክፍለ ሀገርም ሊባል ይችላል፡፡ የዚያን መንግሥት ወይም ክፍለ ሀገር ሰዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአንድ ክፍል ሀገር ሰዎች በሌላ ክፍለ ሀገር ሰዎች ላይ ይነሣሉ›› ወይም፣ ‹‹በተለያዩ ክፍለ ሀገሮች ያሉ ሰዎች እርስ በርስ ይዋጋሉ››
እዚህ ላይ የግብፅ መንግሥት አንድ ሰው እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የግብፅን መንፈስ በውስጡ አደክማለሁ››
‹‹የመናፍስት ጠሪዎችን ምክር ፈልገው ነበር፤ ግን ምንም አይጠቅማቸውም፤ ምክሩን ከማጥፋትም አያግደኝም››
ይህም ማለት፣ 1) የሚሰጠውን ምክር ያህዌ ውጤት የለሽ ያደርገዋል፤ ወይም 2) ያህዌ ምንም ምክር እንዳይሰጥ ያደርገዋል፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር በሌላ ዐረፍተ ነገር መተካት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጉሡን የሚመክሩትን ግራ አጋባለሁ››
እነዚህ ከሞቱ ሰዎች ጋር እንነጋገራለን የሚሉ ናቸው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› ሥልጣንን ወይም ቁጥጥርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ግብፃውያንን በጨካኝ ጌታ ቁጥጥር ሥር እንዲሆኑ አሳልፌ እሰጣለሁ››
የሚናገረው እርግጥ እንደሆነ ለማሳየት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 3፥15 ላይ እንደ ተረጐምህ ተርጉመው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ የሰራዊት ጌታ ያህዌ የተናገረው ነው›› ወይም፣ ‹‹ይህ እኔ የሰራዊት ጌታ ያህዌ የተናገርሁት ነው›› ወይም፣ ‹‹ይህ እኔ የሰራዊት ጌታ ያህዌ የተናገርሁት ነው››
ግብፃውያን የዐባይ ወንዝን፣ ‹‹ባሕሩ›› በማለት ይጠሩታል፡፡ እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የዐባይ ወንዝ ጨርሶ ይደርቃል››
‹‹መጥፎ ሽታ ይኖራቸዋል›› ወይም፣ ‹‹ይገማሉ››
‹‹እያነሰ፤ እያነሰ ይሄዳል››
‹‹ደንገል›› እና፣ ‹‹ቀጤማ›› የተለያዩ የውሃ ውስጥ ተክል ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወንዙ ዳርቻ ያሉት ተክሎች ጠውልገው ይደርቃሉ››
‹‹ሰዎች እህል የዘሩበት ዐባይ ወንዝ አጠገብ ያለው እርሻ››
እነዚህ ሦስት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ አስፈላጊ ከሆነ የሚያዝኑበትን ምክንያት መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐባይ ውስጥ ያሉ ዐሣዎች በመሞታቸው በመረብ ወይም በመንጠቆ ዓሣ የሚያጠምዱ ሰዎች ተስፋ በመቁረጥ ያለቅሳሉ››
ዓሣ ለመያዝ አንዳንድ ሰዎች መንጠቆው ላይ ጥቂት ምግብ ያስቀምጣሉ፤ መንጠቆውን በክር ያሰሩና ባሕር ውስጥ ይወረውሩታል፡፡ ዓሣው ምግቡን ለመብላት ሲሞክር፣ አፉ በመንጠቆው ይያዛል፤ ሰውየውም በመጐተት ዓሣውን ከውሃው ያወጣዋል፡፡
መወርወር
ዓሣ ለመያዝ አንዳንድ ሰዎች ውሃው ላይ መረብ ይወረውራሉ፡፡ ዓሣው ሲጠመድ መረቡን ከዓሣው ጋር ከውሃው ስበው ያወጡታል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፤ አስፈላጊ ከሆነ የሚያዝኑበትን ምክንያት መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፈትል ስለማይኖር የግብፅ ተልባ እግር ልብስ ሠሪዎች ይዋረዳሉ››
‹‹የሽማና መሣሪያ በመጠቀም ልብስ የሚሠሩ››
ጥጥ ዐባይ ወንዝ ዳር የሚያድግ ተክል ነው፡፡ መልካምና ያማረ ልብስ ለመሥራት ሰዎች ያበጥሩት ነበር፡፡
‹‹ያፍራሉ››
x
ሁለቱ ሐረጐች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፡፡ የፈርዖን ጠቢባን የተባሉት የጣኔዎስ አለቆች ሊሆኑ ይችላሉ፤ ወይም ደግሞ እነርሱ ራሳቸውም ሞኞች የሚሆኑ ሌሎች ሰዎች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
ይህ በሰሜናዊ ግብፅ ያለ ከተማ ነው፡፡
ኢሳይያስ በጥያቄ የተጠቀመው ጥበበኞች ነን በሚሉ ሰዎች ላይ ለማፌዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሞኝነት ፈርዖንን… ነገሥታት››
ኢሳይያስ ጥያቄውን ያቀረበው በጥበበኞች ላይ ለማፌዝ ነው፡፡ ‹‹የአንተ›› የሚለው ፈርዖንን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጥበበኞች የሉህም›› ወይም፣ ‹‹ጥበበኞችህ ሞኞች ናቸው››
ኢሳይያስ ጥበበኞቹ የእግዚአብሔርን ሐሳብ መረዳት እንዳለባቸው ቢያመለክትም፣ በእርግጥ መረዳት ይችላሉ ብሎ አያምንም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእውነት ጥበበኞች ከሆኑ፣ የሰራዊት ጌታ ያህዌ ግብፅ ላይ ያሰበውን ይንገሩህ››
የጣኔዎስና የሜምፊስ አለቆች ማኅበረ ሰቡ ውስጥ አስፈላጊ ሰዎች በመሆናቸው የሕንፃዎች ማእዘን ራሶች እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መሪዎቹ ግብፅን አሳስተዋል››
ጣኔዎስ ሰሜናዊ ግብፅ ላይ ያለች ከተማ ናት፡፡ ኢሳይያስ 19፥11 ላይ እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ይህ ሰሜናዊ ግብፅ ላይ ያለ ከተማ ነው፡፡
‹‹ግብፅ›› የግብፅን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ መሳት ትክክል ያልሆነ ነገር ማድረግን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የግብፅን ሕዝብ አሳስተዋል›› ወይም፣ ‹‹የግብፅ ሕዝብ ትክክል ያልሆነ ነገር እንዲያደርግ አድርገዋል››
ኢሳይያስ የያህዌ ፍርድ ግብፅን የወይን ጠጅ ጽዋ እንደሚያደርጋት ይናገራል፡፡ የመሪዎቹ አስተሳሰብ ግራ መጋባት ያህዌ ከወይን ጠጅ ጋር የሚቀላቅለው ፈሳሽ እንደሆነ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሐሳባቸውን ግራ በማጋባት ያህዌ ፈርዶባቸዋል›› ወይም፣ ‹‹የሚያሰክር መጠጥ የሰዎችን አስተሳሰብ ግራ እንደሚያጋባ የመሪዎቿን ሐሳብ ግራ በማጋባት ያህዌ ግብፅ ላይ ፈርዷል››
‹‹መጣመም›› ወይም፣ ‹‹መታወክ››
‹‹እርሷ›› ግብፅን ያመለክታል፡፡ ብዙ ጊዜ ሕዝቦች በሴቶች ይመሰላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በግብፅ ውስጥ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እነርሱ›› ቀደም ባለው ቁጥር የተጠቀሱት መሪዎች ናቸው፡፡ ‹‹ግብፅ›› የሚለው ቃል የግብፅን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አለቆቹ የግብፅን ሕዝብ አስተዋል››
ሕዝብን ማሳት ትክክል ያልሆነ ነገርን እንዲያደርጉ ማድረግን ይወክላል፡፡
የሰከረ ሰው እንደሚንገዳገድ የግብፅ ሕዝብ ትክክል ያልሆነ ነገር እንደሚደርግ ኢሳይያስ ይናገራል፡፡
የሰውም ሆነ የእንስሳ፣ ‹‹ራስ›› መሪን ይወክላል፡፡ ‹‹ጅራት›› ተቃራኒ ሲሆን፣ ተከታዮችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መሪም ሆነ ተከታይ››
‹‹የዘንባባ ዝንጣፊ›› ዛፍ ላይ ከፍ ብሎ የሚያድግ ስለሆነ ሀብታሞችና ታላላቆችን ይወክላል፡፡ ‹‹ደንገል›› ረግረግ ውሃ ውስጥ የሚያድግ ስለሆን ድኾችና ታናናሾችን ይወክላል፡፡ ኢሳይያስ 9፥14 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታላላቆችም ሆኑ ታናናሾች›› ወይም፣ ‹‹ሀብታሞችም ሆኑ ድኾች››
ይህ የሚመለክተው እግዚአብሔር ሲቀጣቸው የግብፅ ሕዝብ እንደሚፈሩና ዐቅመ ቢስ እንደሚሆኑ ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› የሚወክለው የእግዚአብሔርን ኀይል ሲሆን፣ እነርሱ ላይ እጅ ማንሣት እነርሱን መቅጣትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነርሱን ለመቅጣት የሰራዊት ጌታ ያህዌ ካነሣው ኀይል እጁ የተነሣ››
‹‹የይሁዳ ምድር›› እና፣ ‹‹ግብፅ›› በእነዚያ አገሮች የሚኖረውን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡ ግብፃውያን ከመፍራታቸው የተነሣ ይንገዳገዳሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የይሁዳ ሕዝብ የግብፅ ሕዝብ እንዲንገዳገድ ያደርጋሉ›› ወይም፣ ‹‹የይሁዳ ሕዝብ ግብፃውያን እጅግ እንዲፈሩ ያደርጋሉ››
‹‹የእነርሱ›› እና፣ ‹‹እነርሱ›› የሚያመለክተው ግብፃውያንን ሲሆን፣ ‹‹እርሷ›› የሚያመለክተው የይሁዳን ሕዝብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለግብፃውያን ስለ ይሁዳ ሕዝብ ሲነገራቸው ግብፃውያን ይሸበራሉ››
ይህ የሚያመለክተው የዚያ ከተማ ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአምስት የግብፅ ከተሞች የሚኖሩ ሰዎች ይናገራሉ››
ይህ የሚያመለክተው በከነዓን ምድር የሚኖሩ የእግዚአብሔርን ሕዝብ ቋንቋ ዕብራይስጥን ነው፡፡ እዚህ ላይ፣ ከነዓን እዚያ የሚኖር ሕዝብን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የከነዓን ሕዝብ ቋንቋ››
‹‹ታማኝ ለመሆን ቃል ይገባሉ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ ‹‹ሰዎች ከእነዚህ ከተሞች አንዷን ይጠሯታል››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ፀሐይ›› ተብሎ የተተረጐመው የዕብራይስጥ ቃል፣ ‹‹ፀሐይ›› ወይም ‹‹ጥፋት›› ማለት መሆኑ ግልጽ አይደለም፡፡ ስሙ ስለ ከተማዋ የሚነግረን ምን እንደሆነም ግልፅ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የፀሐይ ከተማ የተባለች ከተማ›› ወይም፣ ‹‹የጥፋት ከተማ የተባለች ከተማ››
‹‹ድንበር›› የሚያመለክተው የግብፅን ድንበር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ግብፅ ድንበር ላይ ለያህዌ የድንጋይ ዐምድ››
‹‹ምልክት›› እና፣ ‹‹ምስከር›› የተሰኙትን ቃሎች፣ ‹‹ማሳያ›› እና፣ ‹‹ማረጋገጫ›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐምዱ የሰራዊት ጌታ ያህዌ በግብፅ ምድር መሆኑን ያሳያል፤ ያረጋግጣል››
ያህዌ በግብፅ ምድር መሆኑ የግብፅ ሕዝብ እርሱን እንደሚያመልኩ ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በግብፅ ምድር ያሉ ሰዎች የሰራዊት ጌታ ያህዌን ያመልካሉ››
‹‹ግብፃውያን ሲጮኹ››
‹‹ሰዎች ከሚፈጽሙባቸው ግፍ የተነሣ›› ወይም፣ ‹‹ሌሎች ከሚያደርሱባቸው መከራ የተነሣ››
‹‹ያህዌ የሚያድናቸውና የሚታደጋቸው ሰው ይልክላቸዋል››
ያህዌ የሚያድናቸው ከማን እንደሆነ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ግብፃውያንን ከሚያስጨንቋቸው ያድናቸዋል››
‹‹ግብፅ›› የሚያመለክተው የግብፅን ሕዝብ ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የግብፅ ሕዝብ እንዲያውቀው ያደርጋል››
‹‹ስለ ያህዌ እውነቱን ይቀበላሉ›› ወይም፣ ‹‹ስለ ያህዌ እውነት ጋር ይስማማሉ››
የሚያመልኩት ማንን እንደሆነ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌን ያመልካሉ››
‹‹ለያህዌ ቃል ይገባሉ፤ ቃላቸውን ይጠብቃሉ›› ወይም፣ ‹‹ለያህዌ ቃል ይገባሉ፤ እናደርጋለን ያሉትንም ያደርጋሉ››
‹‹ግብፅ›› የሚያመለክተው የግብፅን ሕዝብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የግብፅን ሕዝብ ይመታል››
‹‹ይቀጣል›› ወይም፣ ‹‹ይፈርዳል››
በዚህ ሐረግ ‹‹እነርሱ›› የሚለው ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይመታቸዋል ደግሞም ይፈውሳቸዋል››
ይህን ሐረግ ቀድሞ ከነበረው ሐረግ ጋር ለማያያዝ፣ ‹‹በኃላ›› ወይም፣ ‹‹ደግሞም›› በተሰኙ ቃሎች ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከመታቸው በኃላ ይፈውሳቸዋል››
አውራ መንገድ ብዙ ሰዎች መጓዝ የሚችሉበት ትልቅ መንገድ ነው፡፡
‹‹አሦራዊ›› ከአሦር የሆነ ሰው ሲሆን፣ ግን ከአሦር ወደ ግብፅ የመጣ ማንኛውንም ሰው ይመለከታል፡፡ ‹‹አሦራውያን ይመጣሉ››
‹‹ይመጣል›› የሚለው ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ግብፃውያን ወደ አሦር ይመጣሉ››
ይህ የሚያመለክተው ከግብፅ የሆነ ሰውን ሲሆን፣ ነገር ግን ወደ አሦር የመጣ ማንኛውንም ግብፃዊ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ግብፃውያን››
የሚያመልኩት ማንን እንደሆነ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ግብፃውያንና አሦራውያን ያህዌን ያመልካሉ››
የሦስቱ አገሮች ስም በእነዚያ አገሮች የሚኖሩ ሰዎችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እስራኤላውያን ከግብፃውያንና ከአሦራውያን ጋር ሦስተኛ ይሆናሉ››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹አብረው ይሆናሉ›› ወይም 2) ‹‹ከእነርሱ ጋር ሦስተኛ በረከት›› ወይም 3) ‹‹እኩል ይሆናል›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
የሦስቱ አገሮች ስም በእነዚያ አገሮች የሚኖሩ ሰዎችን ይወክላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የግብፅ ሕዝብ ሆይ፣ ሕዝቤ ስለሆናች ባርኬአችኃለሁ፤ የአሦር ሕዝብ ሆይ፣ ስለ ፈጠርኃችሁ ባርኬአችኃለሁ፤ የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ ርስቴ ስለሆናች ባርኬአችኃለሁ››
‹‹እጆች›› የእግዚአብሔርን ኅይልና ተግባር ያመለክታሉ፡፡
የአሦር ሰራዊት ዋና አዛዥ ስም
የአሦር ንጉሥ ስም
አሽዶድ የአስዶድን ሰራዊት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአሸዶድ ሰራዊት ጋር ተዋግቶ ድል አደረገ››
‹‹ያለ ልብስና ያለ ጫማ ሄደ›› እዚህ ላይ፣ ‹‹ዕርቃኑን›› ሲል ምናልባት በውስጥ የሚለበስ ልብስ ብቻ ለብሶ ማለቱ ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ለማስጠንቀቂያ››
የቦታዎቹ ስም ሕዝቡን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለግብፅ ሕዝብና ለኩሽ ሕዝብ››
ንጉሡ እንዲህ እንዲያደርጉ ሰራዊቱን ያዝዛል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሦር ንጉሥ ሰራዊቱ ምርኮኞቹን እንዲወስዱ ያደርጋል››
በመጀመሪያ እንደሚዋጉ ከዚያም ምርኮኞችን እንደሚወስዱ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ግብፅና ኩሽን ወግቶ ሕዝባቸውን ይይዛል፤ ከዚያም ይወስዳቸዋል››
ግብፅ የግብፅን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የግብፅ ሕዝብ ላይ ውርደት ወደሚያመጣ››
‹‹ይፈራሉ፤ እፍረት ይይዛቸዋል››
ተስፋና ክብር በእነዚህ አገሮች ወታደራዊ ኀይል መተማመናቸውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኩሽና በግብፅ ሰራዊት ኀይል ከመተማመናቸው የተነሣ››
ሜዲትራንያን ባሕር ዳርቻ የሚኖሩ ሕዝቦች
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያድኑናል በማለት ሸሽተን የነበርንባቸው አገሮች››
ጸሐፊው ይህን ጥያቄ ያነሣው ሁኔታው ምን ያህል ተስፋ የሌለው መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሁን ምንም ማምለጫ የለንም››
‹‹ይህ ያህዌ የተናገረው ነው›› ወይም፣ ‹‹ይህ የያህዌ መልእክት ነው››
ይህ እንደ ምድረ በዳ አድርጐ የተነገረ ቃል የሚያመለክተው የባቢሎንን ሕዝብ ነው፤ ምንም እንኳ እግዚአብሔር ገና ምድረ በዳ ባያደርጋትም አሁን እንደሆነች አድርጐ ይናገራል፤ ይህም የሚያመለክተው በእርግጥ ምድረ በዳ እንደምትሆን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በቅርቡ ምድረ በዳ በምትሆን ምድር ለሚኖር ሕዝብ››
ሕዝቡን ለማጥቃት የሚመጣውን ሰራዊት እግዚአብሔር ከብርቱ ነፋስ ጋር አመሳስሎታል፡፡ ፈጣንና ኅይለኛ ሰራዊት ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ምድረ በዳ›› የይሁዳን ምድረ በዳ ነው የሚያመለክተው፡፡
ሰራዊቱ የሚመጣው ታላቅ ፍርሃት ከሚያደርስ ሕዝብ ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የሚያስጨንቅ ራእይ አሳየኝ››
‹‹የሚያሳስቱ ያሳስታሉ››
‹‹የሚያጠፉ ይጠፋሉ››
ለኢሳይያስ በተሰጠው ራእይ እግዚአብሔር እርሱን እንደሚሰሙ አድርጐ ለኤላምና ለሜዶን ሰራዊት ይናገራል፡፡
የሚያጠቁት ባቢሎናውያንን መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ላይ ወጥታችሁ ባቢሎናውያንን አጥቁ፤ እናንት የኤላም ሰራዊት ሄዳችሁ›› ባቢሎናውያንን ክበቡ፤ እናንት የሜዶን ሰራዊት››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ኤላም›› እና፣ ‹‹ሜዶን›› ከእነዚህ አገሮች የመጡ ሰራዊት ያመለክታል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እርሷ›› በባቢሎናውያን ምክንያት መከራ የደረሰባቸውን ሕዝብ ሁሉ ይወክላል፡፡ የኤላምና የሜዶንን ሰራዊት ልኮ ባቢሎናውያንን ሲደመሰስ ያህዌ ስቃያቸውን ሁሉ ያስቀራል፡፡
ኢሳይያስ ያየው ራእይ በጣም አስጨናቂ ስለ ነበር አካላዊ ሕመም አሳድሮበት ነበር፡፡ እዚህ ላይ ስቃዩና ሕመሙ ምኑ ላይ እንደነበር ይናገራል፡፡
ኢሳይያስ ሕመሙን ምጥ ከያዛት ሴት ሕመም ጋር ያመሳስለዋል፡፡ ይህም ሕመሙ ምን ያህል ከባድ እንደ ነበር ያመለክታል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰማሁት ነገር በሕመም አጐበጠኝ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያየሁት ነገር በጣም አሸበረኝ››
‹‹ልቤ በፍጥነት መታ፤ እኔም ተንቀጠቀጥሁ››
‹‹እነርሱ›› የተባሉ የባቢሎን መሪዎች ናቸው፡፡
‹‹ማእድ›› የተባለው ግብዣው ላይ ሰዎች የሚበሉት ምግብ ነው፡፡
እዚህ ላይ ‹‹ሹማምንቱ›› የተባሉት ሥልጣን ያላቸው ሰዎች በጠቅላላ እንጂ፣ የግድ የነገሥታት ልጆች ብቻ አይደለም፡፡
በጦርነት ጊዜ እንዳይሰነጠቁና ሁሌም ለስላሳ እንዲሆኑ ወታደሮች ጋሻዎቻቸውን በዘይት ይወለውሉ ነበር፡፡
‹‹ጠባቂው በኢየሩሳሌም ቅጥር ላይ እንዲቆም ንገር››
‹‹በሁለት ፈረሶች የሚሳብ ሰረገላ የሚነዳ ወታደር››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ጌታ ሆይ›› የተባለው ቅጥር ጠባቂው በኢየሩሳሌም ቅጥር እንዲቆም የሚያዝዘው ባለ ሥልጣን ነው፡፡
ባቢሎን ጨርሶ በጠላቶችዋ መሸነፍዋ የባቢሎን መውደቅ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ‹‹ባቢሎን›› የባቢሎንን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የባቢሎን ሕዝብ ጨርሶ ድል ሆነ››
‹‹ወደቀች›› የሚለው ቃል የተደገመው የባቢሎን ሕዝብ በጠላቶቻቸው ጨርሶ ድል መሆናቸውን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
የእስራኤል ሕዝብ በባቢሎናውያን መሰቃየት ሕዝቡ ዐውድማ ላይ የሚወቃ እህልና የሚበራይ ወይን ፍሬ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
‹‹የእኔ›› የሚለው ቃል ኢሳይያስን ያመለክታል፡፡
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት
‹‹ይህ ያህዌ የተናገረው ነው›› ወይም፣ ‹‹ይህ የያህዌ መልእክት ነው››
ይህ የኤዶም ሌላ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ዱማ›› እዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለ ዱማ ሕዝብ›› ወይም፣ ‹‹ስለ ኤዶም ሕዝብ››
‹‹እኔን›› የሚለው ኢሳይያስን ነው፡፡
ይህ ከኤዶም በስተ ምዕራብ ያለ ተራራ ስም ነው፡፡
ይህ የተደጋገመው ጥያቄውን ያቀረበው ሰው ምን ያህል እንደ ተጨነቀና ግራ እንደ ተጋባ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
‹‹ማወቅ የፈለግኸውን አሁን ጠይቀኝ፤ ደግሞም በኃላ ተመልሰህ ናና ጠይቀኝ››
‹‹ይህ ያህዌ የተናገረው ነው›› ወይም፣ ‹‹ይህ የያህዌ መልእክት ነው››
ዐረቢያ የዐረቢያ ሕዝብን ይመለከታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለ ዐረቢያ ሕዝብ››
ዐረቢያ ደን የላትም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዐረቢያ መንገድ በጣም ርቆ›› ወይም፣ ‹‹ከዐረቢያ ቆጥቋጦዎች ውጪ››
በአንድነት የሚጓዙ ሰዎች
እነዚህ በዐረቢያ የሚኖሩ ሰዎች ናቸው፡፡
ይህ አረቢያ ውስጥ ያለ ከተማ ስም ነው፡፡
ስደተኛ ጠላት እንዳይይዘው የሸሸ ሰው ነው፡፡ ኢሳይያስ 15፥5 ላይ እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
‹‹እንጀራ›› በአጠቃላይ ምግብን ያመለክታል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሰይፍ›› እና፣ ‹‹ቀስት›› የቴማን ነዋሪዎችን የሚያጠቁ ወታደሮችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሰይፍና በቀስት ከሚያጠቋቸው ጠላቶቻቸው››
በጦርነቱ ጊዜ የሚደርስባቸው ሽብርና መከራ ሕዝቡ ላይ እንደ ተጫነ ከባድ ሸክም ተመስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከጦርነት ሽብር››
‹‹በውል የተቀጠረ ሠራተኛ ዓመቱን እንደሚቆጥር›› አንድ የቅጥር ሠራተኛ በሥራ ባሳለፈው ጊዜ መሠረት እንዲከፈለው ተጠንቅቆ ጊዜ ይቆጥራል፡፡ ይህም ማለት በአንድ ዓመት ውስጥ ቄዳር ድል ትሆናለች ማለት ነው፡፡
ይህ ዐረቢያ ውስጥ ያለ አካባቢ ነው፡፡ ቄዳር የቄዳርን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የቄዳር ሕዝብ››
‹‹ይህ ያህዌ የተናገረው ነው›› ወይም፣ ‹‹ይህ የያህዌ መልእከት ነው››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሸለቆ›› በሸለቆ ውስጥ የሚኖር ሕዝብን ማለት ኢየሩሌምን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በራእይ ሸለቆ ውስጥ ስለሚኖሩ ሰዎች›› ወይም፣ ‹‹በኢየሩሳሌም ስለሚኖሩ ሰዎች››
ኢሳይያስ ጥያቄውን ያቀረበው በይሁዳ ሕዝብ ላይ ለማፌዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ቤታችሁ ሰገነት ወጥታችሁ እዚያ መቆም የለባችም››
‹‹ግብዣ ላይ ያሉ ሰዎች ሁካታ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝብህን የገደሉ የጠላት ወታደሮች አይደሉም››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሰይፍ›› ጦርነት ላይ ያሉ ወታደሮችን ይወክላል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌላው ቀርቶ ቀስት እንኳ ያልያዙ መሪዎችህን ጠላት ማርኮአቸዋል››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላት ሁሉንም በአንድነት ያዛቸው››
‹‹እኔ›› የሚለው የሚያመለክተው ኢሳይያስን ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሴት ልጅ›› የሚወክለው ሕዝቡን ሲሆን፣ ምናልባትም ኢሳይያስ ለእነርሱ ያለውን ፍቅር የሚያሳይ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለምወዳቸው ሕዝቤ›› ወይም፣ ‹‹ስለ ሕዝቤ››
‹‹ጊዜ ይኖረዋል››
‹‹የሰራዊት ጌታ ያህዌ ሽብር፣ መረገጥና ግራ መጋባት ሲያደርግ››
ይህም ማለት፣ 1) የሚገሠግሡ ወታደሮችን ሊያመለክት ይችላል ወይም 2) ከሽብር የተነሣ ወዴት እንደሚሄዱ እንኳ ሳያውቁ የሚሮጡ ሰዎችን ሊያመለክት ይችላል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ኢየሩሳሌምን ነው፡፡ ኢሳይያስ 22፥1 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ተራሮች ላይ ያሉ ሰዎች ጩኸታቸውን ይሰማሉ›› ወይም 2) ‹‹የሕዝቡ ጩኸት ከተራሮች ያስተጋባል››
ሰገባ ፍላጻዎች የሚያዙበት ኮሮጆ ሲሆን፣ የቀስተኛውን መሣሪያ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኤላም ሰዎች ቀስትና ፍላጻዎቻቸውን ወሰዱ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ቂር›› ወታደሮቹን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የቂር ወታደሮች ጋሻዎቻቸውን ከመያዣዎቻቸው ያወጣሉ››
ቂር ሜዶን ውስጥ ያለች ከተማ ናት፡፡
እዚያ ላይ፣ ‹‹የእናንተ›› የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ይወክላል፡፡ ኢሳይያስ ከኢየሩሳሌም ነዋሪዎች አንዱ ስለሆነ ራሱንም ይጨምራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መልካም ሸለቆዎቻችን››
ኢሳይያስ ሰራዊት የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ስለሚያጠቃበት ወደ ፊት ስላለው ጊዜ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ የኀላፊ ጊዜ የወደ ፊት ጊዜ ተደርጐ መተርጐም ይችላል፡፡
‹‹መከላከያ›› የሚለውን የነገር ስም ግሥ አድርጐ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የይሁዳን ሕዝብ የከለለውን ማንኛውንም ነገር ወስዷል››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ተመለከትህ›› የሚለው በአንዳች ነገር መተማመን ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለራስህ ለመከላከል መሣሪያ ታገኛለህ››
ይህ የጦር መሣሪያ የሚያከማቹበት በኢየሩሳሌም የነበረው ቤተ መቅደስ አካል የነበረ ቤት ነው፡፡
ጠላቶች ከተማቸውን ሲከቡ የሚጠጡት በቂ ውሃ እንዲያገኙ ሕዝቡ ውሃ ያጠራቅማሉ፡፡
ኢሳይያስ ሰራዊት የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ስለሚያጠቃበት ወደ ፊት ስላለው ጊዜ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ ‹‹ቆጠርህ›› ማለት የከተማዋን ቅጥር ለመሥሪያ የሚሆን ነገር ለማግኘት ቤቶችን ማሰስን ያመለክታል፡፡
‹‹ማጠራቀሚያ ቦታ ሠራችሁ››
ኢሳይያስ ስለ የትኞቹ ሁለት ቅጥሮች እየተናገረ እንደሆነ ግልጽ አይደለም፡፡ ዋናው በከተማዋ ቅጥር ማከማቻ መሥራታቸው ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ይህ የልቅሶና የንስሐ ምልክት ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እንብላ እንጠጣ›› ድግስ ማድረግን፣ አለቅጥ መብላትንና ወይን ጠጅ መጠጣትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኛም የምንፈልገውን ያህል እየበላንና እየጠጣን አሁን ደስ ይበለን፤ ምክንያቱም በቅርቡ እንሞታለንና››
‹‹ጆሮ›› የኢሳይያስን ሁለንተና ይወክላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህን የገለጠልኝ የሰራዊት ጌታ ያህዌ ነው››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌላው ቀርቶ በምትሞቱበት ቀን እንኳ ቢሆን፣ ያደረጋችሁትን ኀጢአት ይቅር አልላችሁም››
ይህም ማለት፣ 1) ከሞቱ በኃላ እንኳ ያህዌ ይቅር አይላቸውም ወይም 2) እስኪሞቱ ድረስ ያህዌ ይቅር አይላቸውም፡፡
ይህ በኢየሩሳሌም ያለው የንጉሡ ቤተ መንግሥት መልእክተኛ ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ቤቱ›› በንጉሡ ቤተ መንግሥት ያሉትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በንጉሡ ቤተ መንግሥት ለሚሠሩት ሁሉ ኀላፊ የሆነው››
ያህዌ ይህን የሚጠይቀው ሳምናስ ላይ ለማፌዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐለቱ ውስጥ… ምንም መብት የለህም!››
ሦስቱም ሐረጐች የሚያመለክቱት መቃብር መሥራትን ነው፡፡
እስራኤል ውስጥ ታላላቅ ሰዎች ከፍታ ቦታ ላይ መቃብር ይሠሩ ነበር፡፡
ኢሳይያስ ለሳምናስ የእግዚአብሔርን መልእክት መናገር ቀጥሏል፡፡
የጠላት ወታደሮች መጥተው ሳምናስን በምርኮ ወደ ሌላ አገር መውሰዳቸው ያህዌ እንደ ኳስ ወደ ሌላ አገር እርሱን መወርወር ተደርጐ ተነግሯል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ቤት›› ንጉሡ ቤተ መንግሥት ውስጥ የሚሠሩ ሰዎችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታህ ቤተ መንግሥት ውስጥ ላሉት ሁሉ እፍረት ታመጣለህ››
ያህዌ ሳምናስን ቤተ መንግሥት ውስጥ እንዳይሠራ ማድረጉ ያህዌ እርሱን ወደ መሬት መወርወሩ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከክብር ቦታህ ወደ ታች አወርድሃለሁ››
ኢሳይያስ ለሳምናስ የእግዚአብሔርን መልእክት መናገሩን ቀጥሏል፡፡
‹‹ይህ በዚያ ቀን ይሆናል››
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው
ያህዌ ኤልያቂም ቤተ መንግሥት ውስጥ የሳምናስን ቦታ እንዲወስድ ማድረጉ ቤተ መንግሥት ውስጥ ሥልጣኑን የሚወክለውን የሳምናስን ልብስ ለአልያቄም ማልበስ እንደሆነ ተናግሯል፡፡
እዚህ ላይ፣ መጐናጸፊያና መታጠቂያ ቤተ መንግሥት ውስጥ ሥልጣንን ያመለክታሉ፡፡
ይህ ሰዎች ወገባቸው ላይ ወይም ደረታቸው ላይ የሚያደርጉት የልብስ ዐይነት ነው፡፡ ኢሳይያስ 3፥20 ላይ እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
‹‹እጅ›› ኀይልና ቁጥጥርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእርሱ››
አልያቄም ለይሁዳ ሕዝብ ማሰቡና መጠንቀቁ እርሱ አባታቸው እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ እንደ አባት ይሆናል››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ቤት›› ሕዝብን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለይሁዳ ሕዝብ››
እዚህ ላይ ‹‹ቁልፍ›› የሚወክለው ሥልጣንን ነው፡፡ ማንም የማይከፍተው ወይም ማንም የማይዘጋው የቤተ መንግሥቱ መክፈቻ እንዳለው ሁሉ ይህም ኤልያቂም ማንም የማይቃወመው ሥልጣን እንዳለው ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቤተ መንግሥቱ ውስጥ በሚሠሩት ላይ ኀላፊነት እሰጠዋለሁ፤ የሚያደርገውን ውሳኔ ማንም መቃወም አይችልም፡፡››
ኢሳይያስ ቤተ መንግሥቱ ውስጥ ሳምናስን ስለሚተካው ኤልያቂም መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ቤተ መንግሥቱ ውስጥ የኤልያቂምን ሥልጣን ጠንካራና አስተማማኝ ማድረጉ አልያቄም ካስማ እንደሆነ፣ ያህዌ ደግሞ ቤተ መንግሥቱ ቅጥር ውስጥ ጠንካራ ቦታ ላይ እንደሚተክለው ተነግሯል፡፡
‹‹የክብር ማኅተም›› የክብርን ቦታ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አልያቂም ለቤተ ሰቡ ክብር ያመጣል››
‹‹ቤት›› የሚወክለው ቤተ ሰብን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአባቱ ቤተ ሰብ›› ወይም፣ ‹‹የእርሱ ቤተ ሰብ››
ከአልያቂም የተነሣ ያህዌ መላው የአልያቂም ቤተ ሰብ እንዲከበር ማድረጉ አልያቂም ካስማ ቤተ ሰቡ ደግሞ እዚያ ካስማ ላይ የሚሰቀሉ ነገሮች እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእርሱ የተነሣ ለቤተ ሰቡ ክብር ይሰጣሉ››
ይህ እየተናገረ ያለው ስለ ኤልያቂም ካስማ ነው፡፡ ቤተ ሰቡ ካስማ ላይ እንደሚሰቀሉ ማስሮና ጋኖች ይሆናሉ፡፡ ይህም ከእርሱ የተነሣ ዘሮቹ ይከበራሉ ማለት ነው፡፡
ማሰሮ ውሃ የሚይዝ ትንሽ ዕቃ ነው፤ ጋን ውሃ የሚይዝ ትልቅ ዕቃ ነው፡፡
ይህ ያለፈው ቁጥር ቀጣይ ምስላዊ ገለጻ ነው፡፡ (ኢሳይያስ 22፥23-24 ይመ.)
‹‹በዚያ ጊዜ››
የተናገረውን እርግጠኝነት ለማመልከት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 14፥22 ላይ እንደ ተረጐምህ ተርጉመው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ የሰራዊት ጌታ ያህዌ የተናገረው ነው›› ወይም፣ ‹‹ይህ የሰራዊት ጌታ የያህዌ ዐዋጅ ነው››
ያህዌ ሳምናስ ቤተ መንግሥት ውስጥ የነበረውን ሥልጣን እንዲያጣ ማድረጉ ሳምናስ ግድግዳ ላይ እንዳለና ተሰብሮ እንደሚወድቅ ካስማ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ይህ አጽንዖት የሚሰጠው ሳምናስ ሥልጣኑ አስተማማኝ እንደ ሆነ ማሰቡንና እግዚአብሔር ግን ያንን የሚያስወግድ መሆኑን ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሸክም›› የሳምናስን ኀይልና ሥልጣን ይወክላል፡፡ ሳምናስን የሚወክለው ካስማ ላይ በተሰቀለ ነገር ተመስሎአል፡፡ ያህዌ ሳምናስ ኀይልና ሥልጣኑን እንዲያጣ ማድረጉ፣ ካስማው ላይ ተንጠልጥሎ የነበረው ዕቃ ወድቆ መስበር ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡
በ13፡1-23፡18 ኢሳይያስ እግዚአብሔር በሕዝቦች ላይ እንዴት እንደሚፈርድ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
"እግዚአብሔር ስለ ጢሮስ የተናገረው ይህ ነው'
በዚህ ስፍራ መርከቦች የሚለው በመርከቦች ላይ ያሉትን ሰዎች ይወክላል፡፡ ኢሳይያስ ሊሰሙት የሚችሉ ይመስል በተርሴስ መርከቦች ላይ ላሉ ሰዎች ይናገራል፡፡ አት፡- "እናንተ በተርሴስ መርከቦች ላይ ያላችሁ ሰዎች ተስፋ በመቁረጥ አልቅሱ' (ምትክ ስምና የ "የ' ምልክት ተመልከት)
ቅርብ መሬትና ለመርከቦች ምቹ የሆነ የባሕር አካባቢ ነው፡፡
ይህ ሀረግ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "ሰዎቹ በኪቲም ምድር እያሉ ስለ ጢሮስ ሰሙ' (የስሞች አተረጓገም መንገድ እና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ኢሳይያስ ሊሰሙት የሚችሉ ይመስል በባሕር ዳር ላይ ለሚኖሩ ሰዎች ይናገራል፡፡ (የ "የ' ምልክት ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ በዚህ ስፍራ ጸጥታ ማለት ድንጋጤንና መደነቅን ማመልከት ነው፡፡ አት፡- "ደንግጡ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
"ባሕር ዳር' በባሕር ወይም በውቅያኖስ አቅራቢያ ወይም ዙሪያ የሚገኝ መሬት ነው፡፡ በዚህ ስፍራ ከሜዲትራኒያን ባሕር ጋር በሚዋሰነው በፊንቂያ የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡
በዚህ ስፍራ "ነጋዴ' ማለት ብዙ "ነጋዴዎች' ማለት ነው፡፡ አት፡- "በባሕር ላይ የሚጓዙ፣ የሲዶና ነጋዴዎች ባለጸጋ አደረጓችሁ' (አጠቃላይ ስማዊ ሐረጎች)
ሺሖር በጥራጥሬ ምርቱ የሚታወቅ በግብጽ በዓባይ ወንዝ አቅራቢያ የሚገኝ ሸለቆ ስም ነው፡፡ አት፡- "በግብጽ ከሺሖር ጥራጥሬ ለማጓጓዝ በታላቅ ባሕር የሚጓዙ ሰዎች' (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
"የዓባይ መከር' በዓባይ ወንዝ አቅራቢያ የሚመረትንና በወንዝ ላይ ወደ ፊንቄ የሚጓጓዝን ጥራጥሬ ያመለክታል፡፡ (ንብረት ተመልከት)
"የእርሱ ምርት፡፡' ወንዙ የእርሷ እንደሆነ ማመልከት የተለመደ ነበር፡፡
ንግድ ነገሮችን የመግዛትና የመሸጥ እንቅስቃሴ ነው፡፡ በዚህ ስፍራ "አሕዛብ' የሚለው ሰዎቹን ይወክላል፡፡ አት፡- "አንተ ከሌሎች ሕዝቦች የሆኑ ሰዎች ነገሮችን ለመግዛትና ለመሸጥ በሚመጡበት ስፍራ ነበርክ፡፡' (ምትክ ስም ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) እግዚአብሔር የጢሮስን ከተማ፣ በከተማይቱ የሚኖሩ ሰዎችን በሚመለከት ልጆቿ እንደሆኑ አድርጋ እንደምትናገር እናት ይገልጻታል ወይም 2) እግዚአብሔር የሜዲትራንያን ባሕር እየተናገረ እንዳለ እየገለጸ ነው፡፡ የጢሮስ ሰዎች ባሕሩን አምላካቸውና አባታቸው አድርገው ይመለከቱ ነበር፡፡ በሁለቱም ትርጉሞች ተናጋሪው ልጆቹ ስለ ጠፉ ያለቅሳል፡፡ (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየትን ተመልከት)
"ጉዞአችሁን ወደ ተርሴስ አድርጉ፡፡' ተርሴስ፣ የጢሮስ ሰዎች ለንግድ ጉዞ የሚያደርጉባት ሩቅ ቦታ ነች፡፡ ከጢሮስ ላመለጡ ብቸኛ የድኅንነት ቦታ ነች፡፡
እግዚአብሔር በጢሮስ ላይ ለመሳለቅ ጥያቄ ይጠይቃል፡፡ ይህ አሳብ ገላጭ ጥያቄ በአሳብ ገላጭ አረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "ለመደላደል … በጥንታዊቷ የጢሮስ ከተማ በሙሉ ደስታ የምትኖሩ በእርግጥ ይህ ይደርስባችኋል' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ከተማ' የሚለው ሕዝቡን ይወክላል፡፡ አት፡- "በጢሮስ ከተማ የሚኖር ደስተኛ ሕዝብ' (ምትክ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "እግር' መላውን የሰው ማንነት ይወክላል፡፡ አት፡- "ለመኖርና ገንዘብ ለማትረፍ ወደ ሩቅ ስፍራዎች የሄዱ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "የወሰዷት' የሚለው የጢሮስን ሕዝብ የምትወክለውን የጢሮስን ከተማ ያመለክታል፡፡ (ምትክ ስም ተመልከት)
ኢሳይያስ በጢሮስ ላይ ለመሳለቅ ይህን ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ "ይህን' የሚለው ቃል ኢሳይያስ በ23፡1-7 የገለጸውን ጢሮስን ለማጥፋት የተዘጋጀውን የእግዚአብሔር እቅድ ያመለክታል፡፡ እንዲሁም ጢሮስ የሚለው በጢሮስ የሚነሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ ይህ አሳብ ገላጭ ጥያቄ በአሳብ ገላጭ አረፍተ ነገርነት ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "የጢሮስን ሰዎች ለማጥፋት ያቀደው እግዚአብሔር ነበር … የምድር' (አሳብ ገላጭ ጥያቄና ምትክ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ዘውድ' የሚለው አንድ ሰው እንደ ገዢ በሕዝብ ላይ ያለውን ሥልጣን ያመለክታል፡፡ አት፡- "በሌሎች ላይ እንዲገዙ ለሰዎች ሥልጣንን የሚሰጥ' (ምትክ ስም ተመልከት)
ወደ ሌሎች አገሮች ሲሄዱ ምን ያህል ሥልጣን እንዳላቸው በአጽንዖት ለመናገር ነጋዴዎቹ ከልዑላን ጋር ተነጻጽረዋል፡፡ አት፡- "ነጋዴዎቿ እንደ ልዑላን ናቸው' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "የምድር ሕዝቦች እጅግ ከፍተኛ ክብር የሚሰጡአቸው ነጋዴዎቿ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"በገዛ ራሳቸው ክብር ስለሚመኩ እነርሱን ለማዋረድ'
በዚህ ስፍራ እርሷ የሚለው በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች የምትወክለውን የጢሮስን ከተማ ያመለክታል፡፡ አት፡- "ትዕቢታቸው … ክብራቸው … ክቡራኖቻቸው' (ምትክ ስም ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ከእንግዲህ ወዲያ ከጢሮስ ጋር መነገድ ስለማይችሉ የተርሴስ ሰዎች እህል መዝራት እንዲጀምሩ ኢሳይያስ እየነገራቸው ነው ወይም 2) የተርሴስ ሰዎች ከጢሮስ ቁጥጥር ነፃ መሆናቸውን ኢሳይያስ እየነገራቸው ነው፡፡ አት፡- የተርሴስ ልጅ ሆይ፣ እንደ ወንዝ በአገርሽ ያልፋል፡፡ የጢሮስ ሰዎች ከእንግዲህ ወዲያ ምንም ሥልጣን አይኖራቸውም፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
የከተማይቱ ሴት ልጅ የከተማይቱን ሰዎች ትወክላለች፡፡ አት፡- "የተርሴስ ሕዝብ' ወይም "በተርሴስ የሚኖሩ ሰዎች' (ምትክ ስም ተመልከት)
ባሕርንና የኃያል መንግሥታን ሕዝቦች ለመቆጣጠር እግዚአብሔር ኃይሉን መጠቀሙ እግዚአብሔር እጅን እንደሚዘረጋና መንግሥታትን እንደሚያናውጥ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ እጅ የእግዚአብሔርን ኃይልና ቁጥጥር ያመለክታል፡፡ አት፡- "በባሕር ላይ ኃይሉን አሳየ' (ምትክ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ድንግል ሴት ልጅ የሲዶናን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ አት፡- "የሲዶና ሕዝብ ሆይ፣ ሌላ ሕዝብ ስለሚጨቆናችሁ' (ምትክ ስም ተመልከት)
ከለዳውያን በዚህ ስፍራ የባቢሎናውያን ሌላ ስም ነው፡፡ አት፡- "በባሎናውያን አገር ምን እንደሆነ ተመልከቱ' ወይም "በባቢሎን ምን እንደሆነ ተመልከቱ'
በከተማ ግንቦች ላይ በመሆን ለማጥቃት ወታደሮች ግንቦችን ወይም የጭቃ መወጣጫዎችን ይገነባሉ፡፡
በዚህ ስፍራ መርከቦች የሚለው በመርከብ ላይ ያሉትን ሰዎች ይወክላል፡፡ ይህንን በኢሳይያስ 23፡1 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ጠላቶች ምሽጋችሁን አፍርሰዋልና' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"በዚያ ጊዜ' ወይም "በመቀጠል'
ከእንግዲህ ወዲያ ለመግዛትና ለመሸጥ ሕዝቡ ወደ ጢሮስ የማይሄድ እስከሆነ ድረስ፣ ከተማይቱን የመርሳት ያህል ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ለሰባ ዓመታት ሕዝቡ ጢሮስን የመርሳት ያህል ይዘነጋታል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልክት)
"ለ70 ዓመታት' (ቁጥሮች ተመልከት)
"እንደ አንድ ንጉሥ ዓመታት' ወይም "አንድ ንጉሥ የሚኖርበትን ያህል'
ይህ የጢሮስ ሰዎች ጋለሞታ እንደነበሩ አይነት መስሎ ይናገራል፡፡ ታዋቂነቷን ያጣች ጋለሞታ የቀድሞ ፍቅረኞቿን እንደገና ለማግኘት በየመንገዱ እንደምተዘፍን፣ የጢሮስ ሰዎች እንደገና ባላጸጎችና ኃያላን ይሆኑ ዘንድ ንግዱን ለማስቀጠል ከሌሎች ሕዝቦች ወደ እነርሱ የሚመለሱ ሰዎችን ለማግኘት የጢሮስ ሰዎች ጥረት ያደርጋሉ፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ሰዎች ያስታውሱሽ ዘንድ' ወይም "ሰዎች ወደ አንቺ ይመለሱ ዘንድ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
አንድ አስፈላጊ ሁኔታ ሊሆን እንዳለ ለማመልከት ይህ ሐረግ በዚህ ስፍራ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ቋንቋህ ይህን የሚያደርገበት መንገድ ካለው በዚህ ስፍራ ልትጠቀምበት ትችላለህ፡፡
"70 ዓመታት' (ቁጥሮች ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ጢሮስ የሚለው በጢሮስ የሚኖረውን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር በጢሮስ የሚኖረውን ሕዝብ ይጎበኛል' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ኢሳይያስ የጢሮስን ሕዝብ ከጋለሞታ ጋር ያመሳስላል፡፡ ጋለሞታ ለገንዘብ ስትል ለማንኛውም ወንድ ራሷን እንደምትሸጥ እንደዚያው የጢሮስም ሕዝብ ከ(ለ)ሁሉም መንግሥታት ይገዛሉ ይሸጣሉ፡፡ አት፡- እንደጋለሞታም ከምድር መንግሥታት ሁሉ ጋር ይገዛሉ ይሸጣሉም፡፡ (ምትክ ቃል ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ነጋዴዎቹ ገንዘባቸውን ሰውረው አያከማቹም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"እግዚአብሔርን ለሚታዘዙና ለሚያገለግሉ'
"የሚመገቡት በቂ ምግብ ይኖራቸው ዘንድ'
"ምድርን ባድማ ለማድረግ' ወይም "በምድር ያለውን ነገር ሁሉ ለማጥፋት'
ይህ ቃል አስፈላጊ ሁናቴን ያመላክታል፡፡ ቋንቋህ ይህን የሚያደርግበት መንገድ ካለው፣ በዚህ ስፍራ ለመጠቀም ልታጤነው ትችላለህ፡፡
እግዚአብሔር ሊያደርገው ያለው ነገር አልተገለጸም፣ ነገር ግን ይታወቃል፡፡ ይህ እግዚአብሔር ሰዎችን ሁሉ በተመሳሳይ መንገድ እንደሚመለከት ያሳያል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር እንደሚበትን … እንዲሁ ይበትናል' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ)
ኢሳይያስ በ24፡2 የተወሰኑ የሕዝቡን የመደብ ክፍሎች ይዘረዝራል፡፡ በዩዲቢ እንደሚገኘው በብዙ ቁጥር ስሞች ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ካህናቱ … አራጣ ተቀባዮቹ' (አጠቃላይ ስማዊ ሐረጎች)
"ገንዘብ ያበድረው፡፡' አራጣ ማለት አንድ ሰው ገንዘብ ስለተበደረ ሊከፍለው የሚገባ ተጨማሪ ገንዘብ ማለት ነው፡፡
"ገንዘብ የተበደረው'
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ምድርን ፈጽሞ ያጠፋታል፣ የከበረውንም ነገር ሁሉ ያስወግዳል፡፡' (አጓዳኝነት ተመልከት)
"እግዚአብሔር ይህን አደርጋለሁ አለ'
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሃረጎች ተመሣሣይ ነገር ይናገራሉ፡፡ አት፡- በምድር ያለ ነገር ሁሉ ይደርቃል ይሞታልም (አጓዳኝነት ተመልከት)
ሁለቱም በምድር ላይ ያለውን ነገር ሁሉ ይወክላሉ፡፡ (ምትክ ስም ተመልከት)
ሕዝቡ ኃጢአት መሥራታቸውና ምድር በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንዳይኖራት ማድረጋቸው ሕዝቡ ምድርን በተጨባጭ እንድትቆሽሽ እንዳደረጓት ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ሕዝቡ ምድርን አረከሷት' (ስዕላዊ ንግግር፣ አደራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
የእግዚአብሔርን ሕግጋትና ሥርዓት አልታዘዙም፣ የእግዚአብሔርንም ዘላለማዊ ኪዳን አፍርሰዋል
ኢሳይያስ እግዚአብሔር በምድር ላይ በሚፈርደበት ጊዜ የሚሆነውን የወደፊቱን ጊዜ መግለጹን ቀጠለ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ነቢያት የወደፊቱን ጊዜ ሁኔታ ባላፊ ወይም በአሁን ጊዜ እንደሆነ ነገር አድርገው ይገልጻሉ፡፡ ይህ ሁኔታው በእርግጥ እንደሚፈጸም አጽንዖት ይሰጣል፡፡ (ትንቢታዊ አላፊ ጊዜ ተመልከት)
የእግዚአብሔር ምድርን መርገምና ማጥፋት ምድርን ፈጽሞ እንደሚበላ የዱር አውሬ ወይም ምድርን ፈጽሞ እንደሚያቃጥል እሳት ዓይነት እንደሆነ እንደ መርገም ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ሥዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዘአብሔር ሕዘቡ በደለኛ መሆኑን ያስታውቃል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ኢሳይያስ እግዚአብሔር በምድር ላይ በሚፈርደበት ጊዜ የሚሆነውን የወደፊቱን ጊዜ መግለጹን ቀጠለ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ነቢያት የወደፊቱን ጊዜ ሁኔታ ባላፊ ወይም በአሁን ጊዜ እንደሆነ ነገር አድርገው ይገልጻሉ፡፡ ይህ ሁኔታው በእርግጥ እንደሚፈጸም አጽንዖት ይሰጣል፡፡ (ትንቢታዊ አላፊ ጊዜ ተመልከት)
እንዚህ የሙዚቃ መሣሪያዎች ናቸው፡፡ እነዚህን በኢሳይያስ 5፡12 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ኢሳይያስ እግዚአብሔር በምድር ላይ በሚፈርደበት ጊዜ የሚሆነውን የወደፊቱን ጊዜ መግለጹን ቀጠለ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ነቢያት የወደፊቱን ጊዜ ሁኔታ ባላፊ ወይም በአሁን ጊዜ እንደሆነ ነገር አድርገው ይገልጻሉ፡፡ ይህ ሁኔታው በእርግጥ እንደሚፈጸም አጽንዖት ይሰጣል፡፡ (ትንቢታዊ አላፊ ጊዜ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "የትርምስዋን ከተማ እግዚአብሔር ያፈርሳታል፡፡' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ጌታ እርሷን ከማፈርሱ በፊት ከተማይቱ በትርምስ ውስጥ ነበረች፤ ሕዝቡ እግዚአብሔርን አይታዘዙም ነበር፣ መንግሥቱ ምግባረ ብልሹ ነበር፣ ከተማይቱም በመጠጣትና በጭፈራ ተሞልታ ነበር ወይም 2) እግዚአብሔር ካፈረሳት በኋላ ከተማይቱ ትርምስ ውስጥ ገብታለች፡፡ በአንድ ወቅት ጠንካራና ረጃጅም ሆነው የተገነቡት ቅጥሮችና ሕንፃዎች አሁን መሬት ላይ ፍርስራሽ ሆነዋል፡፡ በሁለቱም ትርጉሞች አንዲት ከተማ ማለት አይደለም፡፡ በአጠቃላይ ከተሞችን ያመለክታል፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "ሕዝቡ ቤቶቻቸውን ይዘጋሉ ባዷቸውንም ይተውአቸዋል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"ወይን ጠጅ ስለሌለ'
የእነዚህ ሁለት ሃረጎች ትርጉም በመሠረቱ አንድ ነው፡፡ አት፡- "ደስታ ሁሉ ከምድር ይጠፋል' (አጓዳኝነት ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ምድር' የምድርን ሕዝብ ይወክላል፡፡ (ምትክ ቃል ተመልከት)
ኢሳይያስ እግዚአብሔር በምድር ላይ በሚፈርደበት ጊዜ የሚሆነውን የወደፊቱን ጊዜ መግለጹን ቀጠለ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ነቢያት የወደፊቱን ጊዜ ሁኔታ ባላፊ ወይም በአሁን ጊዜ እንደሆነ ነገር አድርገው ይገልጻሉ፡፡ ይህ ሁኔታው በእርግጥ እንደሚፈጸም አጽንዖት ይሰጣል፡፡ (ትንቢታዊ አላፊ ጊዜ ተመልከት)
ባድማ የሚለው የነገር ስም ሰው የማይኖርበት ወይም ባዶ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ከተማይቱ ሰው የማይኖርባት ሆነች' ወይም "ከተማይቱ ባዶዋን ቀረች' (የነገር ስም ተመልከት)
ይህ የተወሰነ አንድ ከተማን ሳይሆን ከተሞችን በአጠቃላይ ነው፡፡ (አጠቃላይ ስማዊ ሐረጎች ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ምድሪቱን ካጠፋት በኋላ፣ ሕዝቡን ፍሬያቸው ከተለቀመ ዛፎችና የወይን ተክሎች ጋር ያስተያያል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ድምፃቸውን ያነሣሉ የሚለው ሃረግ ድምፅን ከፍ አድርጎ መናገር የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "ለእግዚአብሔር ክብር ይዘምራሉ ይጮኻሉም' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ … ያነሣሉ … ይጮኻሉ የሚለው እግዚአብሔር ምድርን ካጠፋት በኋላ ገና በሕይወት ያሉትን ያመለክታል፡፡
በዚህ ስፍራ "ባሕር' የሚለው ከእስራኤል በምዕራብ የሚገኘውን የሜዲትራንየንን ባሕር ያመለክታል፡፡ አት፡- "በምዕራብም ወደ ባሕሩ ሲል የሚኖሩ በደስታ ይጮኻሉ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
በምሥራቅ የሚለው ሃረግ ከእስራኤል በስተ—ምሥራቅ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ ኢሳይያስ እነዚህ ሕዝቦች ከእርሱ ጋር እንዳሉ አድርጎ ያዝዛቸዋል፡፡ ነገር ግን የሚናገረው እግዚአብሔር ምድሪቱን ካጠፋ በኋላ ወደፊት ለሚኖሩት ሰዎች ነው፡፡ አት፡- "ስለዚህ በስተ ምሥራቅ በሩቅ ምድር የሚኖሩ ሁሉ እግዚአብሔርን ያከብራሉ' (ምትክ ቃል፣በስፍራው ለሌለ ወይም እንደ ሰው ለተወሰደ ግዑዝ ነገር መናገርና ትንቢታዊ አላፊ ጊዜ ተመልከት)
ኢሳይያስ በሜዲትራንየን ደሴቶች ላይ የሚኖሩትን ሰዎች ከእርሱ ጋር እንዳሉ አድርጎ ያዝዛቸዋል፡፡ ነገር ግን የሚናገረው እግዚአብሔር ምድሪቱን ካጠፋ በኋላ ለሚኖሩት ሰዎች ነው፡፡ አት፡- "በደሴቶች የምትኖሩ ሁሉ ክብር ስጡ' (ምትክ ቃል፣በስፍራው ለሌለ ወይም እንደ ሰው ለተወሰደ ግዑዝ ነገር መናገርና ትንቢታዊ አላፊ ጊዜ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ስም እግዚአብሔርን ይወክላል፡፡ አት፡- "ለእግዚአብሔር' (ምትክ ቃል ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ሰምተናል የሚለው ኢሳይያስንና የእስራኤል ሕዝብን ያመለክታል፡፡ ኢሳይያስ ወደ ፊት ሊሆን ያለን ነገር ገና ቀድሞ እንደ ተፈጸመ አድርጉ ይገልጻል፡፡ አት፡- "እንሰማለን' (አካታች "እኛ' ና ትንቢታዊ አላፊ ጊዜ ተመልከት)
ኢሳይያስ ለሐዘኑ አጽንዖት ለመስጠት ይህን ሃረግ ይደጋግማል፡፡ አት፡- "በእርግጥ፣ ያታለሉ አሁንም ሌሎችን እያታለሉ ናቸው' ወይም "በእርግጥ አታላዮች እያታለሉ ናቸው' (አጓዳኝነት ተመልከት)
"በምድር ላይ የምትኖሩ ሰዎች ፍርሃት፣ ገደልና ወጥመድ ይገጥማችኋል'
በዚህ ስፍራ ገደልና ወጥመድ የሚሉት ሕዝቡ ላይ ሊሆኑ ያሉትን የተለያዩ ክፉ ነገሮች ይወክላሉ፡፡ ሰዎች አንድን ክፉ ነገር ለማምለጥ ይሸሻሉ ነገር ግን ሌላ ክፉ ነገር ይገጥማቸዋል፡፡ (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
"አስፈሪ ድምጽ'
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ወጥመዱ ይይዘዋል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር የሰማይ መስኮትን እንደሚከፍትና በእርሱ አማካይነት ውኃ እንዲፈስስ እንደሚያደርግ ዓይነት ብዙ መጠን ያለው ዝንብ ከሰማይ እንደሚወርድ ይናገራል፡፡ አት፡- "ሰማይ ይከፈታል የዝናብም ዶፍ ይወርዳል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በተለምዶ "መሠረት' የሚለው ቃል ከሥር ሆኖ ለአንድ ሕንፃ ድጋፍ የሚሰጥን የድንጋይ ክፍል (መዋቅር) ያመለክታል፡፡ በዚህም ስፍራ ምድርን በቦታዋ ደግፎ ወይም ይዞ እንዳቆመ ይታሰብ የነበረን ተመሣሣይ መዋቅር ይገልፃል፡፡ ኢሳይያስ ምድርን ደግፎ የያዛት መዋቅር እንኳን ይናወጣል ይላል፡፡ አት፡- "በጣም በሚያስፈራ ሁኔታ ምድር ትናወጣለች' ወይም "በጣም የሚያስፈራ የምድር መንቀጥቀጥ ይሆናል'
እነዚህ የተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሃረጎች በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አት፡- "ምድር ትሰበባረለች ትለያያለችም፤ ምድር በኃይል ትናወጣለች' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር ምድር እንዴት ወደ ፊት ወደ ኋላ እንደ ምትናወጥ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ምድር ሰው እንደሆነች መተላለፍዋም ከባድ እቃ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ ሰውዬው ከባድ ሸክም ለመሸከም ይጥራል ነገር ግን ክብደቱ ሰውዬው እንዲወድቅና ዳግመኛ መነሣት እንዳይችል ያደርገዋል፡፡ በዚህ ስፍራ ምድር ከኃጢአታቸው የተነሣ እግዚአብሔር ምድርን እንዲያጠፋት ያደረጉትን የምድርን ሕዝብ ትወክላለች፡፡ አት፡- "የሕዝቡ ኃጢአት ብዙ ነው ስለዚህም እግዚአብሔር ምድርን ያጠፋታል፣ ምድርም የወደቀና ዳግመኛ መነሣት ያልቻለን ሰው ትመስላለች፡፡' (ስዕላዊ ንግግርና ምትክ ስም ተመልከት)
"በዚያን ጊዜ'
ሠራዊት ሲል የጦር ሠራዊት ነው፡፡ በዚህ ስፍራ "የሰማይ ሠራዊት' የሚለው በሰማይ የሚገኙትን ብዙዎች ኃያላን መናፍስት ያመለክታል፡፡ ክፉዎች እንደሆኑ በግልጽ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አት፡- "ኃያላን አካላት' ወይም "ክፉ መንፈሳዊያን አካላት' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
"በሰማይ
በዚህ ስፍራ "ጉድጓድ' የሚለው በወህኒ ቤት የሚገኝን ጨለማ ክፍል ወይም ጉድጓድ ያሳያል፡፡ አት፡- እግዚአብሔር እንደ እስረኞቹ በአንድ ላይ ይሰበስባቸዋል በወህኒውም አንደኛው ክፍል ይቆልፍባቸዋል፡፡ (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ይቀጣቸዋል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ጨረቃና ፀሐይ ታላቅ ኃይል ካለው ሰው ፊት ከመሆኑ የተነሳ እንዳፈረ ሰው ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ እግዚአብሔር ባለበት የጨረቃና የፀሐይ ብርሃን ይደበዝዛል፡፡ (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየት ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ስም' እግዚአብሔርን ይወክላል፡፡ አት፡- "አንተን አመሰግናለሁ' (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ከጥንት ያቀድካቸው ነገሮች' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"ታማኝነት' የሚለው የነገር ስም "ታማኝ' ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "አንተ ፍጹም ታማኝ ስለሆንክ' (የነገር ስም ተመልከት)
ይህ አንድ የተወሰነ ከተማን የሚያመለክት አይደለም፡፡ ይህ ከተሞች በአጠቃላይ ማለት ነው፡፡ (አጠቃላይ ስማዊ ሃረጎች ተመልከት)
"የውጪዎች የሆኑ ምሽጎች'
በዚህ ስፍራ "ከተማ' እና "ሕዝቦች' የሚለው በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላሉ፡፡ (ምትክ ስም ተመልከት)
እግዚአብሔር ለሕዝቡ የሚያደርገው ጥበቃ ሕዝቡ ወደ እርሱ ለመጠበቅና ለመጽናናት እንደሚሸሹበት ስፍራ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ጨካኝ ሕዝቦች በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይ የሚያደርሱትን ጭቆና ግንብን እንደሚመታ ዐውሎ ነፋስ ተደርጎ ተነግሮአል:: (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
"ንፋሱ' ወይም "ጩኸቱ'
ይህ ስማዊ አንቀጽ ነው፡፡ አት፡- "ጨካኝ ሕዝብ' ወይም "ጨካኞች የሆኑ' (ስማዊ ቅጽል ተመልከት)
ይህ የእግዚአብሔርን ሕዝብ ጠላቶች ምድሪቱን ከሚያደርቅ ሙቀት ጋር ያመሳስላል፡፡ ይህ ጠላቶቹ ምን ያህል የእግዚአብሔርን ሕዝብ መከራ እንዲቀበል እንዳደረጉ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ልክ ደመና ከላይ ሲያልፍ ሙቀትን እንደ ሚያቀዘቅዝ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ጨካኝ ሰዎችን ከመዘመር ታስቆማለህ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ ኢየሩሳሌምን ወይም የጽንን ተራራ ያመለክታል፡፡
ይህንን በኢሳይያስ 1፡9 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
በዚህ ስፍራ "የሰቡ ነገሮች' ማለት እጅግ የተመረጠ ምግብ ማለት ነው፡፡
"ያረጀ ወይን ጠጅ፡፡' ይህ ማለት እጅግ የተመረጠ ወይን ጠጅ ማለት ነው፡፡
ሞት፣ መከራና ሐዘን በምድር ያለውን ሁሉ እንደሚሸፍን ጥቁር ደመና ወይም መረብ ተደርጎ ተነገሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግርና አጓዳኝነት ተመልከት)
እግዚአብሔር ሰዎችን ለዘላለም እንዲኖሩ ማድረጉ ሞትን እንደሚውጥ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቡን ዳግመኛ እንዳያፈር ማድረጉ ውርደት እግዚአብሔር እንደሚያስወግደው ግዑዝ ነገር ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- ሰዎች ይላሉ (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"በዚያን ጊዜ'
"እጅ' የእግዚአብሔርን ኃይል ይወክላል፡፡ የእግዚአብሔር እጅ በዚህ ተራራ ላይ ታርፋለች ማለት ሕዝቡን ይጠብቃል ማለት ነው፡፡ አት፡- "የእግዚአብሔር ኃይል በዚህ ተራራ ላይ ይሆናል' ወይም "በጽዮን ተራራ ላይ እግዚአብሔር ሕዝቡን ይጠብቃል' (ምትክ ስም እና ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
የእግዚአብሔር የሞዓብን ሕዝብ ማጥፋት እንደሚረግጣቸውና እንደሚያድቅቃቸው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ይህ ሰዎች ገለባን ከጭቃ ጋር ለመደባለቅ ከሚረግጡበት መንገድ ጋር ተመሳስሎአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግርና ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ሞዓብ የሞዓብን ሕዝብ ይወክላል፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ሕዝቡን በሞዓብ ምድር ይረግጣል' (ምትክ ስምና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር እግዚአብሔር እንዴት ክፉኛ የሞዓብን ሕዝብ እንደሚያዋርድ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ ዋናተኛ እጆቹን በውኃ ውስጥ እንደሚዘረጋ እጆቻቸውን በጭቃ ውስጥ ይዘረጋሉ፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
"የሞዓብ ሕዝብ በጭቃ ሁሉ ወስጥ እጁን ይዘረጋል'
"እየዋኙ እንዳሉ'
የእግዚአብሔር ትዕቢተኛን ሰው ማዋረድ በሚመለከት ትዕቢት እግዚአብሔር ዝቅ እንደሚያደርገው ከፍ ብሎ እንዳለ ነገር ተደርጎ ተነግርአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "እጆች' የሚለው አንድን ነገር ለማድረግ ወይም ለመሥራት የሚሆንን ኃይል ይወክላል፡፡ አት፡- "ከገነቧቸው ታላላቅ ነገሮች ጋር' ወይም "ከሠሯቸው ታላላቅ ነገሮች ጋር' (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር የጦር ሠራዊቶች ቅጥሮቹን እንዲያፈርሱ ማድረጉ እርሱ ራሱ እንደሚያፈርሳቸው አድርጎ ይናገራል፡፡ አት፡- "ከፍ ከፍ ያሉትን የተመሸጉ ቅጥሮችህን ወደ መሬት ወደ አፈር ለመጣል ሠራዊት ይልካል' (ምትክ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ምሽጎችህ የሚለው የሚመለከትው የሞዓብ ሕዝብ ነው፡፡ ከቀደመው ጥቅስ ጋር የአሳብ ወጥነት እንዲኖረው ለማድረግ በሦሥተኛ መደብ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ከፍ ከፍ ያለ ምሽጋቸው' (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦሥተኛ መደብ)
"በዚያን ጊዜ'
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "በይሁዳ ምድር የሚኖሩ ሰዎች ይህን ቅኔ ይዘምራሉ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ የኢየሩሳሌምን ከተማ ያመለክታል፡፡
ሕዝቡን ለመጠበቅና ለማዳን የሆነው የእግዚአብሔር ኃይል፣ ማዳኑ በከተማይቱ ዙሪያ እንዳለ ቅጥር ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ አገር የሚለው ሕዝቡን ይወክላል፡፡ አት፡- "ጻድቅና ታማኝ ሕዝብ' (ምትክ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ አእምሮ የግለሰቡን አሳቦች ይወክላል፡፡ እንዲሁም በአንተ የሚለው እግዚአብሔርን ያመልክታል፡፡ በአንት የሚጸና የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- ባለማቋረጥ ስለአንተ የሚያስብ ሰው (ምትክ ስምና ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ጌታ፣ የእግዚአብሔር ሌላኛው ስም ነው፡፡
እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመጠበቅ ያለው ኃይል ከጠላቶቻቸው ለማምለጥ ሕዝቡ የሚሹሸበት ትልቅ ዓለት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር የሚታበዩትን ማዋረዱ ትዕቢተኞች ሰዎች በከፍታ እንደሚኖሩ እርሱም ዝቅ እንደሚያደርጋቸው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ የተወሰነችን አንዲትን ከተማ ሳይሆን የተመሸገቱን ከተሞች በአጠቃላይ ማለት ነው፡፡ (አጠቃላይ ስማዊ ሐረጎች ተመልከት)
እግዚአብሔር የተመሸጉትን ከተሞች የጦር ሠራዊት እንዲያጠፋቸው ማድረጉ እግዚአብሔር ራሱ እንዳደረገው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ምትክ ስም ተመልከት)
ሁለቱም ንግግሮች ተመሳሳይ አሳብ ይናገራሉ፡፡ ይሕ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ድሆችና የተጨቆኑ ሰዎች በከተማይቱ ፍርስራሽ ላይ ይረማመዳሉ፡፡' (አጓዳኝነትና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
እንዚህ ሁለት ሃረጎች በመሠረቱ የሚናገሩት ተመሣሣይ አሳብ ነው፡፡ እግዚአብሔርን የሚታዘዙ ሰዎች በመንገዱ እንደሚሄዱ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ የሚያደርጉት ትክክል መሆኑን እግዚአብሔር ለሕዝቡ ማረጋገጡ መንገዳቸውን ቀናና የተስተካከለ እንደሚያደርግላቸው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (አጓዳኝነትና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ትክክል እንደሆነ እግዚአብሔር የበየነውን ማድረግ በመንገዱ እንደመሄድ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "አንተ ትክክል ነው ብለህ የበየንከውን በማድረግ ስለጸናን፣ እግዚአብሔር ሆይ፣ ተስፋ አድርገንሃል' (ስዕላዊ ንግግር ተመለከት)
"በሕግጋትህ' ወይም "በትምህርቶችህ'
በዚህ ስፍራ "እኛ' የሚለው ለእግዚአብሔር እየተናገሩ ያሉትን ኢሳይያስንና ጻድቃን የሆኑ ሰዎችን ሁሉ ያመለክታል፡፡ (አግላይና አካታች "እኛ' ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ስም' እና "ክብር' እግዚአብሔርን ራሱን የሚወክሉትን የእግዘኢብሔር ባሕርያት ይወክላሉ፡፡ አት፡- "አንተን ማክበር ብቸኛ ምኞታችን ነው' (ምትክ ስም ተመልከት)
እግዚአብሔርንና ሕግጋቱን ከፊቱ በተሻለ ለማወቅ መፈለግ ሰውዬው እግዚአብሔርን ለማግኘት እንደሚፈልግ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "የተሻለ እንዳውቅህ አጥብቄ እፈልጋለሁ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "መንፈስ' የተናጋሪውን ሁለንተና ይወክላል፡፡ (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ለክፉ ሰዎች መልካም ቢሆንላቸውም እንኳን በጎ ማድረግን አይማሩም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ ክፉ ሰዎች በአጠቃላይ ማለት ነው፡፡ (አጠቃላይ ስማዊ ሃረጎች ተመልከት)
"ምድር' የሚለው በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ አት፡- "ሰዎች ትክክል የሆነውን የሚያደርጉበት ምድር' (ምትክ ቃል ተመልከት)
"ማየት' በዚህ ስፍራ አንድን ነገር መገንዘብን ይወክላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ታላቅ እንደሆነ አይገነዘቡም' (ምትክ ስም ተመልከት)
እግዚአብሔር ክፉ ሰዎችን ለመቅጣት መዘጋጀቱ ክፉ ሰዎችን ለመምታት እጆቹ እንደተነሱ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"ክፉ ሰዎች ግን አላስተዋሉም'
"ማየት' በዚህ ስፍራ አንድን ነገር መገንዘብን ይወክላል፡፡ አት፡- "ሕዝብህን ለመባረክ አጥብቀህ እንደምትፈልግ ይገነዘባሉ' (ምትክ ቃል ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ያፍራሉ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
የእግዚአብሔር ጠላቶቹን መቅጣትና ፈጽሞ ማጥፋት ፈጽሞ የሚያቃጥላቸውን እሳት እንደሚልክ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "የ' የሚለው እሳቱ የጠላቶቹ ንብረት የሆነ ነው ማለት አይደለም ነገር ግን እሳቱ ጠላትን ለማጥቃት ጥቅም ላይ ለማዋል የታቀደ ነው፡፡ አት፡- "እሳትህ ፈጽሞ ያቃጥላቸዋል'
በዚህ ስፍራ "እኛ' የሚለው ጻድቃን ሰዎችን ሁሉ ጨምሮ ኢሳይያስን ያመለክታል፡፡ (አግላይና አካታች "እኛ' ተመለከት)
በዚህ ስፍራ ስም የሚለው የእግዚአብሔርን ማንነት ይወክላል፡፡ አት፡- "ነገር ግን አንተን ብቻ እናመሰግናለን' (ምትክ ቃል ተመልከት)
"ወደ ሕይወት ተመልሰው አይመጡም'
እግዚአብሔር ያጠፋቸውን ሌሎች ሰዎች እንዳያስቧቸው ማድረጉ እግዚአብሔር መታሰቢያቸው እንዲጠፋ ወይም እንዲሞት እንዳደረገ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
አጽንዖት ለመስጠት ሀረጉ ተደግሞአል፡፡ በዚህ ስፍራ ሕዝብ የሚለው ሰዎችን ይወክላል፡፡ አት፡- "በሕዝባችን ዘንድ ሰዎች በከፍተኛ ቁጥር እንዲጨምሩ አድርገሃል' (አጓዳኝነትና ምትክ ቃል ተመልከት)
በዚህ ስፍራ እነርሱ የሚለው የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ ይህ ኢሳይያስን ያካትታል፡፡ አት፡- "እንፈልግሃለን' (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሦሥተኛ መደብ ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር እግዚአብሔርን እርዳታ ይጠይቁ ነበር ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ተግሣጽ የሚለው የነገር ስም በማሰሪያ አንቀጽነት ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አት፡- "በገሠጽሃቸው ጊዜ' (የነገር ስሞች ተመልከት)
ይህ ሕዝቡን ከምትወልድ ሴት ጋር ያነጻጽራል፡፡ ይህ እግዚአብሔር በሚገሥጻቸው ጊዜ ስለሚሆነው መከራቸውና ጩኸታቸው አጽንዖት ይሰጣል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ኢሳይያስ የይሁዳን ሕዝብ መከራ ከምትወለድ ሴት ጋር ማነጻጸሩን ይቀጥላል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"አየር ብቻ እንደምንወልድ ሆነናል' ወይም "ምንም የሌለው እንደምንወልድ ሆነናል፡፡' ይህ የሕዝቡ መከራ የሚያስከትለው ውጤር ምንም እንደሆነ አጽንዖት የሚሰጥ ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ምድር' የሚለው በምድር የሚኖሩትን ትወክላለች፡፡ ትርጉሙ ግልጽ አይደለም፣ የእስራኤል ሕዝብ በጦርነት ጠላቶቻቸውን በማሸነፍ ራሳቸውንና ሌሎች ሕዝቦችን ማዳን አልቻሉም የሚል ይመስላል፡፡ (ምትክ ስምና እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህ "ደኅንነት' የሚለው የነገር ስም "ማዳን' በሚል ማሰሪያ አንቀጽ እንዲገለጽ እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "የምድር ነዋሪዎችን አላዳናቸውም' (የነገር ስም ተመልከት)
የዓለም ክፉ ሰዎች በጦርነት እንዲወድቁ አላደረግንም
"ሙታን' የሚለው ስማዊ ቅጽል "የሞቱ' በሚል ማሰሪያ አንቀጽ እንዲገለጽ እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "የሞቱ ሕዝብህ ሕያዋን ይሆናሉ' (ስማዊ ቅጽል ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) "ሙታንህ' የሚለው እግዚአብሔርን ያመለክታል ወይም 2) "ሙታንህ' የሚለው የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ ሁለተኛውን አማራጭ ከወሰድህ "ሙታኖቻችን' ብለህ መተርጎም ትችላለህ፡፡
ይህ የሞቱ ሰዎች ሕያው መሆንን ከእንቅልፍ እንደሚነቁ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ የሞቱት የተገለጹበት ትህትና የተሞላ መንገድ ነው፡፡ አት፡- የሞቱና የተቀበሩ (የማያስደስት ቃልን በሌላ ቃል መተካት ተመልከት)
እግዚአብሔር ለሕዝቡ በበጎነት የሚሠራውና እነርሱን መልሶ ሕያዋን ማድረጉ ተክሎችን ሕያዋን እንደሚያደርግ ጠል ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) "ጠልህ' የሚለው እግዚአብሔርን ያመለክታል ይኼውም እግዚአብሔር የሚሰጠውን ጠል ነው ወይም 2) "ጠልህ' የሚለው የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል ይኼውም ከእግዚአብሔር የተቀበሉትን ጠል ነው፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ብርሃን ሙታንን ሕያዋን የሚያደርግበትን የእግዚአብሔርን ኃይል ያመለክታል፡፡ አት፡- "ከእግዚአብሔር የሆነ ጠል' ወይም 2) ብርሃን በተክሎች ላይ ጠል የሚሆንበትን የማለዳ ጊዜን ያመለክታል፡፡ አት፡- "የማለዳ ጠል'
"ምድር የሞቱትን ትወልዳለች፡፡' የእግዚአብሔር የሞቱ ሰዎችን ሕያው ማድረግ ምድር የሞቱትን እንደምትወልድ ተድርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር የሞቱትን ከምድር እንዲነሱ ያደርጋል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ሕዝቤ (የኔ ሕዝብ)' የሚለው ኢሳይያስን ያመልክታል፡፡ እንዲሁም "ሕዝቤ' የሚለው የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡
"ቁጣ' የሚለውን የነገር ስም "ቁጡ' በሚል ቅጽል ተርጉም፡፡ አት፡- "ከእንግዲህ ወዲያ እግዚአብሔር በእኛ ላይ ቁጡ እስከማይሆን ድረስ' (የነገር ስም ተመልከት)
ነፍስ ገዳዮችን መቅጣት ይችል ዘንድ በምድር የተፈጸሙትን ግድያዎች ሁሉ እግዚአብሔር መግለጡ ምድር ራሷ ነፍስ የገደሉትን ሁሉ እንደምትገልጥ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየትን ተመልከት)
"በዚያን ጊዜ'
እግዚአብሔር ጠላቶቹን ለማጥፋት ያለው ኃይል ጠንካራና ትልቅ ሰይፍ እንዳለው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ሌዋታንን ያመለክታል፡፡
"ስለ ወይን ቦታው ተቀኙ፡፡' ይህ የእስራኤልን ሕዝብ ፍሬ በሚሰጥ የወይን ቦታ መስሎ ይናገራል፡፡ አት፡- "ለወይን ጠጅ የሚሆን የወይን ፍሬ እንደሚያፈራ የወይን ቦታ እንደሆኑ አድርጋችሁ ስለ እስራኤል ሕዝብ ዘምሩ፡፡' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"እኔ እግዚአብሔር የወይን ቦታው ጠባቂ ነኝ'
"ሌሊት' እና "ቀን' የሚሉት ቃላት "ሁልጊዜ' ለማለት ተጣምረዋል፡፡ አት፡- "ሁልጊዜ' ወይም "ያለማቋረጥ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
የእስራኤልን ሕዝብ በወይን ቦታ መስሎ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
አልቆጣም፡፡ እሾህና ኩርንችት ቢኖሩ ኖሩ በጦርነት ባሰለፍኩባቸው ነበር
እግዚአብሔር ከእንግዲህ ወዲያ በሕዝቡ ላይ እንዳማይቆጣ የሚታወቅ ነው፡፡ አት፡- "ከአንግዲህ ወዲያ በሕዝቤ ላይ አልቆጣም' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ)
የእስራኤል ጠላቶች በወይን ቦታ እንደሚበቅሉ እሾህና ኩርንችት ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህንን ሃረግ በኢሳይያስ 5፡6 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
እግዚአብሔር ጠላቶቹን መውጋቱ ስለ እርሱ በጦሩ መካከል እንደሚገኝ ተዋጊ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ኢሳይያስ ስለ እግዚአብሔር ጠላቶች ለመናገር የተለያዩ ምስሎችን ያጣምራል፡፡ እሾህና ኩርንችት እንደሆኑ ደግሞም በጦሩ ውስጥ እንዳሉ ወታደሮች አድርጎ ስለ እነርሱ ይናገራል፡፡ (ስላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ "ጥበቃ' የሚለው የነገር ስም "ጠበቀ' በሚለው ማሰሪያ አንቀጽ እንዲገለጽ እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "እንድጠብቃቸው እስካልጠየቁኝ ድረስ' (የነገር ስም ተመልከት)
"ከእኔ ጋር በሰላም ለመኖር ጠይቀዋል፣ከእ ጋር በሰላም እንዲኖሩ እፈልጋለሁ'
ኢሳይያስ እየተናገረ ነው፡፡ የእስራኤልን ሕዝብ በወይን ቦታ መስሎ መገልጹን ይቀጥላል፡፡ (ኢሳይያስ 27፡2 ተመልከት)
ይህ ዘመንን እንደሚጓዝና አንድ ቦታ እንደሚደርስ አድርጎ ይናገራል፡፡ አት፡- "ወደፊት' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ መባረኩና እንዲበለጽግ ማድረጉ ሥሩ እንደሚያድግና እንደሚያብብ ወይን ተደርጎ ተነገሮአል፡፡ አት፡- "የእስራኤል ልጆች ሥሩን እንደሚሰድድና እንደሚያብብ ወይን ይበለጽጋሉ' (ስዕላ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ያዕቆብ' እና "እስራኤል' የያዕቆብን ልጆች የሚወክሉ ምትክ ስሞች ናቸው፡፡ (ምትክ ስም ተመልከት)
ሌላውን ሕዝብ ይረዱ ዘንድ እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ እንዲበለጽጉ ማድረጉ ፍሬው እጅግ እንደበዛና ምድርን እንደሸፈነ ወይን ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ጥያቄው የእግዚብሔርን ቅጣት ክብደት ለማነጻጸር ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ አት፡- "በእርግጥ እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ ከቀጣው በላይ ጠላት ሕዝቦችን በእጅጉ ቀጥቷል፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ)
የያዕቆብን ልጆች ይወክላል፡፡ (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህም ጥያቄ የእግዚአብሔርን ቅጣት ክብደት ለማነጻጸር ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እነርሱ ጠላቶቻቸውን ከሌሎች ሕዝቦች እንደገደሉ እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ አልገደለም፡፡' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽና አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "አንተ' የሚለው እግዚአብሔርን ያመልክታል፡፡ የሚገባቸውን ያህል እግዚአብሔር ሕዝቡን መቅጣቱ፣ የእግዚአብሔር ቅጣት ሊለካ የሚችል ነገር እንደሆነ ተደርጎ ተገልጾአል፡፡ አት፡- "ነገር ግን አንተ የሚገባቸውን ያህል ቀጣሃቸው፡፡' (የ "አንተ' ልዩ ልዩ አጠቃቀሞችና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ የያዕቆብን ልጆች ይወክላል፡፡ አት፡- "እስራኤላውያንን ወዲያ ሰደዳቸው' (ምትክ ስም ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቡን ወደ ባዕድ አገር ወዲያ የሚሰድበት ኃይሉ እነርሱን ወደ ባዕድ አገር ለመውሰድ የአፉን እስትንፋስ እንደሚጠቀም ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "የእግዚአብሔር ኃይል እንደ ምሥራቅ ጠንካራ ዐውሎ ጠርጎ አስወገዳቸው' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) እንዲሁ የሚለው ኢሳይያስ በቀደመው ጥቅስ እንደገለጸው እግዚአብሔር ሕዝቡን ወደ ምርኮ መሰደዱን ያመለክታል ወይም 2) እንዲሁ የሚለው ኢሳይያስ በቁጥር 9 ቀጥይ ክፍል የሚገልጻቸውን ድርጊቶች ያመለክታል፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ከእስራኤል ኃጢአትን ያስወግዳል' ወይም "እግዚአብሔር የእስራኤላውያንን ኃጢአት ይቅር ይላል፡፡' (አድጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ያዕቆብ' የያዕቆብን ልጆች ይወክላል፡፡ አት፡- "የእስራኤላውያን በደል… የእነርሱን ኃጢአት የማስወገድ' (ምትክ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ይህ' በቁጥር 9 ቀጥይ ክፍል ኢሳይያስ የሚገልጻቸውን ድርጊቶች ያመለክታል፡፡
ፍሬ በዛፍ ላይ ወይም በወይን ተክል ላይ እንደሚያድግ ይህ የድርጊቱን ውጤቶች ይናገራል፡፡ አት፡- "ውጤቱ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ እርሱ የሚለው ልጆቹን የሚወክለውን ያዕቆብን ያመለክታል፡፡ አት፡- "ለሐሰተኛ አማልክት የሚሠውባቸውን መሠዊያዎች ፈጽመው ያፈርሳሉ፣ የአሼራህን ጣዖታትና ለሐሰተኛ አማልክት እጣን የሚያቃጥሉባቸውን መሠዊያዎች ሁሉ ያስወግዳሉ፡፡' (ምትክ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ኢሳይያስ ወደፊት ሊሆን ያለውን ነገር ገና አስቀድሞ እንደተፈጸመ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ በእርግጥ የሚፈጸም ለመሆኑ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ (ትንቢታዊ ሃላፊ ጊዜ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡አት፡- "ጠንካሮችና ብዙ ሰዎች ይኖሩባቸው የነበሩ ከተሞች እንደ ምድረ በዳ ባዶ ሆኑ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ አንድ የተወሰነ ከተማን ወይም መኖሪያ ስፍራን ሳይሆን ከተሞችን ወይም መኖሪያ ስፍራዎችን የሚያመለክት ነው፡፡ (አጠቃላይ ስማዊ ሐረጎች ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ጥጃ፣ ጥጃዎችን ወይም ከብቶችን በአጠቃላይ ያመለክታል፡፡ አት፡- "ጥጃዎች ይሰማራሉ፣ በዚያም ይተኛሉ፣ ቅርንጫፍዋንም ይበላሉ' (አጠቃላይ ስማዊ ሐረጎች ተመልከት)
ሕዝቡ ሴቶች እንደሚሰብሩአቸው ደረቅ ቅርንጫፎች ተደርገው እስኪገለጹ ድረስ እግዚአብሔርን ካለመታዘዛቸው የተነሳ ጠላቶች በቀላሉ የሚያጠፏቸው ደካሞች ሆነው ነበር፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ቅርንጫፎቹ በደረቁ ጊዜ፣ ሴቶች ይመጡና ይሰብሩአቸዋል፣ለእሳት ማገዶም ያደርጓቸዋል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ በይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት፡- "ይህ እግዚአብሔርን ወይም ሕጉን የሚረዳ ሕዝብ አይደለም' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) "ሕዝብ' የሚለው የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል ወይም 2) "ሕዝብ' የሚለው የእስራኤልን ሕዝብ የሚጨቁኑትን የባዕድ ሕዝቦች ያመለክታል፡፡
ሁለቱም ሐረጎች አንድ ዓይነት ነገር ይናገራሉ፡፡ አት፡- "ስለማያስተውሉ፣እግዚአብሔር፣ የፈጠራቸው፣ ምሕረት አያደርግላቸውም' (አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህ ሃረግ አንድ አስፈላጊ ሁኔታ እንደሚፈጸም ያመለክታል፡፡
"በዚያን ጊዜ'
ከባዕዳን አገር ወደ እስራኤል ምድር መልሶ ለማምጣት እግዚአብሔር ሕዝቡን መሰብሰቡ ፍሬውን ከገለባው ለመለየት ስንዴን እንደመውቃት ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ኢሳይያስ የኤፍራጥስን ወንዝና የግብጽን ወንዝ የሚጠቅሰው ወደ እነዚህ ወንዞች አቅራቢያ ወደሚገኙ አገሮች ማለትም ወደ አሦርና ግብጽ የተጋዙትን የእስራኤልን ሕዝብ መልሶ ያመጣቸዋል ለማለት ነው፡፡ የኤፍራጥስ ወንዝ ከእስራኤል በስተ ሰሜን ምሥራቅ የሚገኝ ሲሆን የግብጽ ወንዝ ደግሞ ከእስራኤል በስተ ደቡብ ምዕራብ የሚገኝ ነው፡፡
"የግብጽ ጅረት'
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር አንድ በአንድ ይሰበስባችኋል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪየ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "አንድ ሰው ከፍ ባለ ድምጽ መለከት ይነፋል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
መረዳት የሚቻለው መረጃ በግልጽ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አት፡- "በአሦር ምድርና በግብጽ ምድር በስደት ያሉና የሞቱ ወደ እስራኤል ምድር ይመለሳሉ' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ ተመልከት)
"የተቀደሰው ተራራ' በኢየሩሳሌም የሚገኘው የጽዮን ተራራ ነው፡፡ ይህንን በኢሳይያስ 11፡9 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
"አክሊል' የሚለው ከአበባ የሚሠራን ዘውድ ነው፡፡ በዚህ ስፍራ ከለምለም ሸለቆ በላይ የተቀመጠችውን የእስራኤልን ዋና ከተማ የሰማሪያ ከተማን ይወክላል፡፡ የአክሊል አበባዎች እንደሚያረጁና ውበታቸው እንደሚጠፋ የሰማሪያና የሕዝቧ መጥፋት ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"ስሙ' ወይም "ልብ በሉ'
"በወይን ጠጅ ለሰከሩ'
በዚህ ስፍራ አንድ ሰው የሚለው ኃያል ሠራዊቱን የሚወክለውን ኃያል ንጉሥ ያመለክታል፡፡ አት፡- "ጌታ አንድን ንጉሥ ከኃያል ሠራዊቱ ጋር ይልከዋል' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
"የበረዶ ዝናብ' ወይም የበረዶ ወጨፎ ጠንካራ የበረዶ ክፋዮች ከሰማይ ሲወርዱ ይከሰታል፡፡ ይህ የሰማሪያን ሕዝብ ለማጥፋት እግዚአብሔር የሚልከውን የጠላት ጦር የሚያመለክት ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ንጉሡና ኃያል ሠራዊቱ የሰማሪያና ሕዝብና ከተማቸውን ማጥፋቱ የሕዝቡን አክሊል ምድር ላይ እንደመጣል ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ኢሳይያስ የሰማሪያ ሕዝበና ከተማ አክሊል እንደሆኑ አድርጎ መናገሩን ይቀጥላል፡፡ (ኢሳይያስ 28፡1-2 ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "የጠላት ሠራዊት አበባን በእግራቸው እንደሚያደቅቁ የሰማሪያን ትዕቢተኛ ሰካራሞች ያደቅቋቸዋል፡፡' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"አክሊል' ከአበባ የተሠራ ዘውድ ነው፡፡ በዚህ ስፍራ ከለምለሙ ሸለቆ በላይ የተቀመጠችውን፣ የእስራኤልን ዋና ከተማ፣ የሰማሪያ ከተማን ይወክላል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ከመከር በፊት የበሰለች በለስን እንዳየና ፈጥኖ እንደሚበላ ሰው የጠላት ወታደሮች የሰማሪያን ውበት እንደሚያዩና ፈጥነው እንደሚበዘብዟት ይናገራል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህንን በኢሳይያስ 1፡9 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
እንደ እውነተኛ ንጉሣቸው ለብሰውት ለሚያከብሩት ሕዝብ እግዚአብሔር ውብ ዘውድ እንደሚሆን ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
የሁለቱም ትርጉም አንድ ነው፡፡ አት፡- "ውብ ዘውድ' (የሁለት ነገሮች ተመሳሳይነት ተመልከት)
እንደ "ፍትህ' እና "ብርታት' ያሉ የነገር ስሞች በቅጽልነት እንዲገለጹ ይህ እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "ሕዝብ፣ እግዚአብሔር ዳኞችን ጻድቃን እንዲሆኑ ያደርጋል እንዲሁም ብርቱዎች ያደርጋቸዋል' (የነገር ስም ተመልከት)
የፍትህ መንፈስ ያለው ሰው የፍትሃዊነት ባሕርይ ያለውና ጻድቅ ሰው ነው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር የዳኝነት ሥልጣን ያለው ሰው ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ወደ ኋላ ለሚመልሱ' የሚለው በጦርነት ለሚያሸነፉ የሚል ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "ጠላቶች ከተማቸውን ሲያጠቁ ጠላቶቻቸውን ያሸንፉ ዘንድ እግዚአብሔር ወታደሮቹን ብርቱዎች ያደርጋቸዋል' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
"ነገር ግን መሪዎቹ እንኳን'
ይህ አንድ የተወሰነ ካህን ወይም ነቢይ ማለት አይደለም፡፡ ካህናትንና ነቢያትን በአጠቃላይ ያመለክታል፡፡ አት፡- "ካህናትና ነቢያት' (አጠቃላይ ስማዊ ሐረጎች ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሃረጎች በመሠረቱ የሚናገሩት ስለ አንድ ነገር ሲሆን ሰካራሞች ከመሆናቸው የተነሣ ካህናቱና ነቢያቱ ሥራቸውን መሥራት እንዳልቻሉ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አት፡- "ሰካራሞች ስለሆኑ በየአካባቢው ይንገዳገዳሉ' (አጓዳኝነት ተመልከት)
በተገቢው ሁኔታ ማሰብ እስከማይችሉ ድረስ ይጠጡ ስለነበር የወይን ጠጅ እንደዋጣቸው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "የወይን ጠጅ እንዲደነጋገርባቸው አደርጓል' (ሰስዕላዊ ንግግርና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
በትክክል ለመራመድ አብዝተው እንደሚጠጡ እግዚአብሔር የሰጣቸውን ራእይ ለመረዳት ወይም መልካም ፍርድ ለማድረግ አብዝተው ይጠጣሉ፡፡
ሰካራሞቹ ነቢያትና ካህናት ሊያርማቸው የሚፈልገውን ኢሳይያስን ለመተችት ጥያቄ ይጠቀማሉ፡፡ አት፡- "ሰካራሞቹ ነቢያትና ካህናት፣ ‘ኢሳይያስ ስለ እግዚአብሔር መልእክት ሊያስተምረን እየሞከረ አይደለምን!’ ይላሉ' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
እንደ ሕፃናት እንደተመለከታቸው ስለተሰማቸው ሰካራሞቹ ነቢያትና ካህናት ኢሳይያስን ለመተቸት ጥያቄ ይጠቀማሉ፡፡ አት፡- "እንደ ሕፃናት ሊመለከተን አይገባም' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ እና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ለሕፃን እንደሚናገር ኢሳይያስ ቀላል ትእዛዛትን እንደሚደጋግም ስለተሰማቸው ሰካራሞቹ ነቢያትና ካህናት ኢሳይያስን ይተቻሉ፡፡
በዚህ ስፍራ "ከንፈሮች' እና "ልሳን' የሚለው እስራኤላውያን ከሚናገሩት የተለየ ቋንቋ የሚናገሩትን ባዕዳን ይወክላል፡፡ ይህ እስራኤላውያንን የሚወጋውን የአሦራውያንን ሠራዊት እንደሚያመልክት ይጦቅማል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ለዚህ ሕዝብ የባዕድ ቋንቋ በሚናገሩ የጠላት ወታደሮች አማካይነት ይናገራል፡፡' (ተለዋጭ ስም እና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"የሚንተባተቡ ከንፈሮች'
"ዕረፍት' የሚለው የነገር ስም በማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ይህ ማረፊያ ቦታ ነው፡፡' (የነገር ስም ተመልከት)
"ዕረፍት' የሚለው የነገር ስም በማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "የደከመው ማንም ይምጣና ይረፍ' (የነገር ስም ተመልከት)
ማረፊያ የሚለው የነገር ስም በማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ይህ ልትታደስ የምትችልበት ቦታ ነው' (የነገር ስም ተመልከት)
ስለዚህ … የእግዚአብሔር መልእክት
አነዚህ ኢሳይያስ እንዴት እያስተማራቸው እንዳለ ለመተቸት ሰካራሞቹ ነቢያትና ካህናት የሚጠቀሙባቸው ቃላት ናቸው፡፡ ይህንነ በኢሳይያስ 28፡10 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "የአሦር ሠራዊት ይመጣና ያሽንፋቸው፣ ምርኮኞችም አድርጎ ይወስዳቸው ዘንድ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ሕዝቡ በጦርነት በጠላት ሠራዊት መሸነፉ ሕዝቡ እንደሚወደቅና እንደሚሰበር ተደርጎ ተነገሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
የእስራኤልን ሕዝብ የሚማርኩ የጠላት ወታደሮች እንሰሳን በወጥመድ እንደሚያጠምዱ አዳኞች ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"ስለዚህ የእግዚአብሔርን መልእክት ስሙ'
በመሠረቱ ሁለቱም አረፍተ ነገሮች የሚናሩት አንድ ነገር ነው፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) የኢየሩሳሌም መሪዎች የሙታን መኖሪያ አማልክት ከመሞት እንዲጠብቋቸው ከእነርሱ ጋር ስምምነት ለማድረግ በመጣር አስማትና ጥንቆላ ተጠቅመዋል ወይም 2) ይህ መሪዎቹ ከግብጽ መሪዎች ጋር ስምምነት ማድረጋቸውን የሚገልጽ ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ የኢየሩሳሌም መሪዎች ከሙታን መኖሪያ አማልክት ጋር ስምምነት እንዳደረጉ ሁሉ ግብጻውያንም ጥበቃ ማድረግ እንደሚችሉ ተማምነዋል፡፡ (አጓዳኝነትና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ የእግዚአብሔር ፍርድና ቅጣት ሕዝቡን እንደሚመታ ጅራፍ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ጅራፉም በኢየሩሳሌም እንደሚያልፍ ጎርፍ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "ስለዚህም ሰው ሁሉ ሲሰቃይና ሲሞት፣ የሚጎዳን ምንም ነገር የለም፡፡' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በመሠረቱ ሁለቱም ሐረጎች የሚናገሩት አንድ ነገር ነው፡፡ ወሸት እና ሐሰት ሰው ሄዶ እንደሚሸሸግባቸው ቦታ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ በኢየሩሳሌም የሚገኙ መሪዎች በውሸት እንደሚታመኑ አልተናገሩም፡፡ በእርግጥ ደኅንነታቸው አስተማማኝ አንደሆነ አምነዋል፡፡ ነገር ግን በውሸት ስለታመኑ ደኅንነታቸው አስተማማኝ እንዳልሆነ ኢሳይያስ ያውቃል፡፡ አት፡- "ውሸትና ሐሰት ከአደጋ ልንሸሸግባቸው እንደምንችልባቸው ቦታ ሆነዋልና' (አጓዳኝነትና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ሊሆኑየሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) መሪዎቹ ራሳቸውን ለመጠበቅ በዋሹአቸው በገዛ ራሳቸው ውሸቶች ይታመናሉ ወይም 2) መሪዎቹ ከሙታን መኖሪያ ሐሰተኛ አማልከት ጋር ያደረጉት ኪዳን በሰላም እንደሚጠብቃቸው ይታመናሉ ወይም 3) መሪዎቹ ከግባጻውያን ጋር ያደረጉት ስምምነት በሰላም እንደሚጠብቃቸው ይታመናሉ
"ተመልከት' ወይም "ስማ' ወይም "ለምነግርህ ትኩረት ስጥ'
እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ ለመርዳት ጠንካራ ሰው መላኩ እግዚአብሔር ለአንድ ሕንፃ ጠንካራ መሠረት እንደሚገነባ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"ጠንካራ የሆነውን ድንጋይ'
"ጽኑ ደጋፊ'
"ማንም በዚህ የመሠረት ድንጋይ የሚታመን አይጸጸትም'
እግዚአብሔር ለሕዝቡ በኢየሩሳሌም የሚያደርገውን ሕንፃን ከሚመሠርት ገንቢ ጋር ማነጻጸሩን ይቀጥላል፡፡ (ኢሳይያስ 28፡16)
ሕዝቡ ፍትሐዊና ጻድቅ መሆኑን ለመወሰን እግዚአብሔር በፍርዱና በጽድቁ መሠረት መፈተኑ አንድ ነገር ተገቢ ቁመት ያለውና ፍጽም የተስተካከለ መሆኑን ለመወሰን መለኪያ መሣሪያዎች እንደሚጠቀም ግንበኛ ተደርጎ ተገልጾአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ግንበኛ የአንድ ነገር ቁመት ትክክል እንደሆነ ለመወሰን መለኪያ ገመድ ይጠቀማል፡፡
ግንበኛ አንድ ነገር ቀጥ ያለና የተስተካከለ መሆኑን ለመወሰን ቱምቢ ይጠቀማል፡፡
እግዚአብሔር ከፍተኛ መጠን ያለው በረዶ እንዲወርድ ማድረጉ የሚያጠለቀልቅ ጎርፍ እንደሚሆን ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "የበረዶ ዶፍ ያጠፋል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ጥፋትን የሚያስከትል የትኛውንም ነገር በአጠቃለይ የሚወክሉ ተለዋጭ ስሞች ናቸው ወይም 2) የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ለማጥፋት እግዚአብሔር የሚልከውን የጠላት ሠራዊት የሚያመለክት ስዕላዊ ንግግር ነው (ተለዋጭ ስምና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ውሸቶች ሰው ሄዶ እንደሚሸሸግባቸው ቦታ አድርጎ ይናገራል፡፡ የኢየሩሳሌም መሪዎች ከእግዚአብሔር ቁጣ ይጠብቀናል ብለው የታመኑበትን ይወክላሉ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) መሪዎቹ ራሳቸውን ለመጠበቅ በተናገሩት በገዛ ራሳቸው ውሸቶች ይታመናሉ ወይም 2) መሪዎቹ በሰላም እንዲጠብቃቸው ከሙታን መኖሪያ የሐሰት አማልክት ጋር ባደረጉት ቃል ኪዳን ይታመናሉ ወይም 3) መሪዎቹ በሰላም እንዲጠብቃቸው ከግብፃውያን ጋር ባደረጉት ስምምነት የታመናሉ፡፡ ተመሳሳይ ሐረግ በኢሳይያስ 28፡15 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ (ስዕላዊ ንግግር እና እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
እግዚአብሔር ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ከሞት ጋር ያላችሁን ቃል ኪዳን ከሲኦልም ጋር ያላችሁን ስምምነት እሰርዘዋለሁ፡፡' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) የኢየሩሳሌም መሪዎች የሙታን መኖሪያ አማልክት ከመሞት እንዲጠብቋቸው ከእነርሱ ጋር ስምምነት ለማድረግ በመጣር አስማትና ጥንቆላ ተጠቅመዋል ወይም 2) ይህ መሪዎቹ ከግብጽ መሪዎች ጋር ስምምነት ማድረጋቸውን የሚገልጽ ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ የኢየሩሳሌም መሪዎች ከሙታን መኖሪያ አማልክት ጋር ስምምነት እንዳደረጉ ሁሉ ግብጻውያንም ጥበቃ ማድረግ እንደሚችሉ ተማምነዋል፡፡ ይህንን በኢሳይያስ 28፡15 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት (አጓዳኝነትና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"አይጸናም'
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ጎርፍ ጥፋት ሊያደርስ የሚችል የትኛውንም ነገር በአጠቃለይ የሚወክል ተለዋጭ ስም ነው ወይም 2) ጎርፍ የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ለማጥፋት እግዚአብሔር የሚልከውን የጠላት ሠራዊት የሚያመለክት ስዕላዊ ንግግር ነው (ተለዋጭ ስምና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ያጥለቀልቃችኋል' ወይም "ያጠፋችኋል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "በየቀኑ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
"ሙሉ ቀኑን' ማለት ነው፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይህ ምናልባት ሕዝቡ በዚያ ዘመን የሚያውቀው ምሳሌ ነው፡፡ በጣም አጭር እንደሆነ አልጋ ወይም በጣም ጠባብ እንደሆነ መጎናጸፊያ ከእግዚአብሔር ቅጣት በሳለም ይጠብቀናል ብለው የተማመኑበት ያሳዝናቸዋል፡፡ (ምሳሌዎች ተመልከት)
እግዚአብሔር ለሥራ መዘጋጀቱ ተቀምጦ እንደነበረና እንደሚነሣ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡
እነዚህ እግዚአብሔር የጠላትን ሠራዊት በተዓምራት ያሸነፈባቸውን ቦታዎች ያመለክታሉ፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ እና የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
"ይቆጣል
እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ ነገር ይናገራሉ፡፡ የኢየሩሳሌም ሕዝብ ጠላቶቻቸውን እንዲያሸንፉ ከመርዳት ይልቅ የኢየሩሳለምን ሕዝብ ለማሸነፍ እግዚአብሔር የጠላትን ሠራዊት መጠቀሙ እንግዳ ሥራ ነው፡፡
ይህ "በዚቺ ቅጽበት' ማለት ሳይሆን ወደ የሚከተለው አስፈላጊ ነጥብ ትኩረትን ለመሳብ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡
የእግዚአብሔር ሕዝቡን መቅጣት እጅግ በከፋ ሁኔታ እስራታቸውን እንደሚያጠብቅ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር እስራታችሁን ያጠብቃል' ወይም "እግዘአብሔር በጣም በከፋ ሁኔታ ይቀጣችኋል' (ስዕላዊ ንግግርና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህንን በኢሳይያስ 1፡9 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ጥፋት የሚለው የነገር ስም አጠፋ በሚለው ማሰሪያ አንቀጽ እንዲገለጽ ይህ እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "በመላ ምድሪቱ ሕዝቡን ያጠፋል' (የነገር ስም ተመልከት)
ይህ በ28፡29 የሚያልቀውን ምሳሌ ይጀምራል፡፡ (ምሳሌዎች ተመልከት)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚናገሩት አንድ ነገር ነው፡፡ ሁለተኛው ሐረግ የመጀመሪያውን ለማጠናከር ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ድምፅ የሚለው ኢሳይያስ የተናገረውን ይወክላል፡፡ አት፡- "ለተናገርኩት' (ምትክ ቃል ተመልከት)
መልእክቴንም
ሕዝቡ በጥልቀት እንዲያስብ ኢሳይያስ አሳብ ገላጭ ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ አት፡- "ገበሬ ዘርን ሳይዘራ መሬትን ደግሞ ደጋግሞ አያርስም ያለማቋረጥም አፈሩ ላይ አይሰራም' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ኢሳይያስ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ ምሳሌውን መንገሩን ይቀጥላል፡፡ (ምሳሌዎች ተመልከት)
ገበሬው መሬቱን ባረሰ ጊዜ
ኢሳይያስ የኢየሩሳሌም ሰዎች በጥልቀት እንዲያስቡ ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ቋንቋህ ለእያንዳንዱ የዘር ዓይነት ቃል ከሌለው ጠቅለል ተደርገው ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አት፡- "በእርግጥ እያንዳንዱን የዘር ዓይነት በትክክለኛው መንገድና በተገቢው ቦታ ይተክላል፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
እነዚህ የቅመማ ቅመም ተክሎች ስሞች ናቸው፡፡ (የማይታወቁትን ስለመተርጎም ተመልከት)
እነዚህ የእህል ተክሎች ስሞች ናቸው፡፡ ተርጓሚዎች በአጠቃለይ የእህል የዘር ዓይነቶች በሚል ሊወክሏቸው ይችላሉ፡፡ (የማይታወቁትን ስለመተርጎም ተመልከት)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ ነገር ይናገራሉ፡፡ አት፡- "ገበሬው እያንዳንዱን የተክል ዓይነት እንዴት መንከባከብ እንዳለበት እንዲያውቅ እግዚአብሔር ይረዳዋል' (አጓዳኝነት ተመልከት)
ኢሳይያስ ለኢየሩሳሌም ምሳሌ መንገሩን ይቀጥላል፡፡ (ምሳሌዎች ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ገበሬው የጥቁር አዝሙድን ፍሬ ከተክሉ በከባድ ማሄጃ አይለይም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህንን በኢሳይያስ 28፡25 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ወይም ከባድ መንኮራኩር በከሙን ዘር ላይ አያሽከረከርም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህንን በኢሳይያስ 28፡25 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ፍሬውን ከተክሉ ለመለየት ለገበሬው ትክክለኛ የሆነውን መንገድ ኢሳይያስ ይገልጻል፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ነገር ግን ጥቁር አዝሙዱን በሽመል ይወቃዋል፣ ከሙንም በዱላ ይወቃዋል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ገበሬ እህልን ለእንጀራ ይወቃዋል እንጂ በጣም ትንንሽ እንዲሆን አይወቃውም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ በኢሳይያስ 28፡23 የተጀመረውን ምሳሌ ይቋጫል፡፡ ስለ መዝራትና መውቃት የእግዚአብሔርን መመሪያ ለመስማት ገበሬዎቹ አስተዋዮቹ መሆናቸው ምሳሌው የሚያመልክተው ትምህርት ነው፡፡ ነገር ግን የኢየሩሳሌም መሪዎች በኢሳይያስ በኩል የሚናገረውን የእግዚአብሔር መመሪያ የማይሰሙ ሞኞች ናቸው፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ)
ይህንን በኢሳይያስ 1፡9 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
በዚህ ስፍራ አርኤል የሚለው በአርኤል ከተማ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ አት፡- ለአርኤል ሰዎች እጅግ አስፈሪ ጊዜ ይሆናል (ምትክ ቃል ተመልከት)
የኢየሩሳሌም ሌላኛው ስም ሲሆን "መሠዊያ' ማለት ነው፡፡ "አርኤል' የሚለው ትርጉም በ29፡2 ላይ አስፈላጊ ስለሆነ ከተቻለ "ኢየሩሳሌም' በማለት ፈንታ ይህንን "አርኤል' ብለህ ተርጉም፡፡
"ዳዊት ላደረባት' ወይም "ዳዊት ለኖረባት'
"ዓመት በዓመት በዓላቶቻችሁን ማክበር ቀጥሉ፡፡' ይህ የምፀት ንግግር ነው፡፡ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ለእርሱ በሚሠውቡት ስፍራ በዓላቶቻቸውን ማክበር እንዲቀጥሉ ይነግራቸዋል ነገር ግን እነርሱን ከማጥፋት እንደማይከለክለው ያውቃል፡፡ (ምፀት ተመልከት)
በዚህ ውስጥ "እኔ' የሚለው እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ ይህ እግዚአብሔር የጠላትን ሠራዊት ኢየሩሳሌምን አንዲከብብ ማደረጉን ይወክላል፡፡ (ምትክ ቃል ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "እርሷ' የሚለው የአርኤልን ሕዝብ የምትወክለውን አርኤልን ያመለክታል፡፡ አት፡- "የአርኤልም ሕዝብ' (ምትክ ቃል ተመልከት)
በመሠረቱ ልቅሶና ዋይታ የሚሉት ቃላት ትርጉማቸው አንድ ሲሆን ለለቅሶው ክብደት አጽንዖት የሚሰጥ ነው፡፡ (የሁለት ነገሮች ተመሳሳይነት ተመልከት)
ተርጓሚዎች "አርኤል የሚለው ስም ‘መሠዊያ’ ማለት ነው' የሚል የግርጌ ማስታወሻ መጨመር ይችላሉ፡፡
በዚህ ውስጥ "እኔ' የሚለው እግዚአብሔርን ያመለክታል፡ ይህ እግዚአብሔር የጠላትን ሠራዊት ኢየሩሳሌምን እንዲከቡ ማድረጉን ይወክላል፡፡ አት፡- "የጠላቶችሽን ሠራዊት እንዲከቡሽ አዝዛለሁ' (ምትክ ቃል ተመልከት)
"ቅጥር' ከረጃጅም ግንቦች ከተሞችን ለማጥቃት ሠራዊቶች የሚገነቡት ማማ ነው፡፡ "የከበባ ሥራዎች' ከተሞችን ለማጥቃት ሠራዊቶች የሚገነቧቸውን የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችን ያመለክታል፡፡ (የማይታወቁትን ስለመተርጎም ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ጠላትሽ ወደ ታች ያወርድሻል ወይም ጠላትሽ ዝቅ ያደርግሻል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
በመሠረቱ እነዚህ ሁሉ ዐረፍት ነገሮች የሚናገሩት ስለ አንድ ነገር ነው፡፡ አንድ ወቅት በትዕቢት ቃላት ይናገሩ የነበሩ ሰዎች ጠላታቸው ካሸነፋቸው በኋላ ደካሞችና ሐዘንተኞች እንደሚሆኑ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አት፡- "ሙታን ከሚያድሩበት ስፍራ መንፈስ እንደሚናገረ እንዲሁ በደካማና የሽክሹክታ ድምፅ ብቻ ትናገራላችሁ' (ዘይቤአዊ ንግግርና አጓዳኝነት ተመልከት)
ወራሪው ሠራዊት በእግዚአብሔር ምን ያህል ደካማና እዚህ ግባ የማይባል መሆኑን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር የወራሪዎችሽን ብዛትና የጨካኞቹን ብዛት በቀላሉ ያስወግዳል፡፡' (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ጥቃት የሚያደርሱብህ ብዙ ወታደሮች
ተርጓሚው "ይሆናሉ' የሚለውን ማሰሪያ አንቀጽ መጠቀም ይችላል፡፡ አት፡- "ምሕረት የማያሳዩሽ ወታደሮች እንደ ገለባ ይሆናሉ' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ ተመልከት)
አንቺ የሚለው ቃል የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ያመልክታል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) "የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ሊረዳሽ ይመጣል' ወይም 2) "የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ሊቀጣሽ ይመጣል' (የ "አንተ' ልዩ ልዩ አጠቃቀሞች)
"የሌሊት ራእይ' የሚለው ሐረግ "ሕልም' ከሚለው ጋር ተመሣሣይ ነው፡፡ ሁለቱ ሐረጎች በዚያ እንዳልነበረ እንደ ወራሪው ሠራዊት ፈጥኖ እንደሚሆን አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ (የሁለት ነገሮች ተመሳሳይነት እና ዘይቤአዊ አነጋገር ተመልከት)
"ከሕዝቦች ሁሉ የሆነ ታላቅ ሠራዊት'
"አርኤል' የሚለው ስም የኢየሩሳሌም ሌላ ስም ሲሆን፣ በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ "አርኤልን' በኢሳይያስ 29፡1 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ አት፡- "የአርኤልን ሰዎች የሚዋጉ' (ምትክ ስም ተመልከት)
"እርስዋ' የሚለው ቃል በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች የምትወክለውን አርኤልን ያመለክታል፡፡ አት፡- "ምሽጎቻቸው፡፡ የአርኤልን ከተማና መከላከያዎቿን ይወጋሉ ሕዝቡንም በታለቅ በመከራ ውስጥ እንዲገባ ያደርጋሉ፡፡' (ምትክ ስም ተመልከት)
እነዚህ ዘይቤአዊ ንግግሮች ጠላቶች ድል ቢጠብቁም እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን እንዲያሸንፉ ስላልፈቀደላቸው አልተሳካላቸውም ማለት ነው፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ የጽዮን ተራረ የሚለው በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ አት፡- "አዎን፣ በጽዮን ተራራ የሚኖሩትን ሰዎች በሚወጉ የሕዝቦች ሠራዊት ላይ ይህ ይሆናል' (ምትክ ስም ተመልከት)
"ራሳችሁ' የሚለው ቃል በኢየሩሳልም የሚኖሩትን ሰዎች ያመልከታል፡፡ ለምን እንደሚደነቁ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አት፡- "እየነገርኳችሁ ባለው ነገር ተደነቁ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ እና የሁለት ነገሮች ተመሳሳይነት ተመልከት)
ሕዝቡ እግዚአብሔር የሚለውን ችላ ማለታቸው ራሳቸውን እንዳሳወሩ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "ለማሳያችሁ ነገር ቸልተኛና በመንፈስ እውር በመሆን ቀጥሉ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ሕዝቡ ማስተዋል የጎደላቸውና እግዚአብሔር እያደረገ ያለው ነገር የማይረዱ መሆናቸው ሰካራሞች እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "እንደ ሰካራም ሰው ማስተዋል የጎደላችሁ ሁኑ ነገር ግን ብዙ ወይንና የሚያሰክር መጠጥ ስለጠጣችሁ አይሁን፡፡' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "የ… መንፈስ' ማለት የእንቅልፋምነት ባሕርይ ያለው መሆን ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔር ሕዝቡ እንዲተኛ ማድረጉ "መንፈሱ' በሕዝቡ ላይ የሚያፈስሰው ፈሳሽ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮል፡፡ "ጥልቅ እንቅልፍ' ማለት ሕዝቡ ማስተዋል የጎደለውና እግዚአብሔር እያደረገ ያለውን የማይረዳ ነው የሚል ትርጉም ያለው ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቡን ማስተዋል የጎደላቸውና እርሱ እየፈጸመው ያለውን የማይረዱ ማድረጉ ማየት እንዳይችሉ ዓይኖቻቸውን እንደከደነውና ራሶቻቸውን እንደሸፈነው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "እንዲሁም እግዚአብሔር የነቢያቱን ዓይኖች ከድኖአል የባለራእዮቹንም ራሶች ሸፍኖአል' ((ስዕላዊ ንግግርተመልከት))
በኢየሩሳሌም የሚገኙ ሌሎቹ ነቢያት የእግዚአብሔርን መልእከት መስማትና መረዳት አልቻሉም፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ለእናንተ የገለጠው ሁሉ የታተመ መጽሐፍ ይመስላል፡፡' (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአዲስ አረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ታትሞአል፡፡ አንድ ሰው የታተመውን መጽሐፍ ማንበብ ለሚችል ለአንድ ሰው ሰጠው፡፡'
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "አንድ ሰው መጽሐፉን ማንበብ ለማይችል ከሰጠው' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"አፍ' እና "ከንፈር' የሚሉት ቃላት ሕዝቡ የሚናገረውን ይወክላሉ፡፡ በዚህም ስፍራ አንድ ነገር መናገርን ነገር ግን በእውነታው የተባለውን የማይል ንግግርን ይወክላል፡፡ አት፡- "የኢየሩሳሌም ሰዎች በንግግር እኔን የሚያመልኩና የሚያከብሩ ያስመስላሉ' (ምትክ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ልብ' የሚለው የሰውን አሳብና ስሜት የሚወክል ምትክ ስም ነው፡፡ ለእግዚአብሔር በእውነት ያልተሰጠ ሕዝብ ልቡ ከእርሱ ርቆ እንደ ሄደ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "ነገር ግን በአሳቡ አያከብረኝም' ወይም "ነገር ግን በእውነት ለእኔ የተሰጠ አይደለም' (ምትክ ስም እና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ሰዎች እንዲያደርጉ የነገሯቸው ያ ስለሆነ ብቻ ያከብሩኛል' (አድረጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"ስለዚህ ተመልከትና እይ! ልታብራራቸው የማትችላቸውን አስደናቂና አስገራሚ ነገሮች በመካከልህ አደርጋለሁ'
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች አንድ ነገር ይናገራሉ፡፡ እግዚአብሔር ያደረገውን ጠቢባን ሰዎች ሊረዱና ሊያብራሩ አለመቻላቸውን እግዚአብሔር መግለጡ ጥበባቸውና ማስተዋላቸው እንደጠፋ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (አጓዳኝነትና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ኢሳይያስ እየተናገረ ነው ወይም የ29፡13-14 የእግዚአብሔር ንግግር ቀጥሏል
ሕዝቡ እግዚአብሔር ስለ እቅዱ ሳያውቅ ለማቀድ መሞከራቸው እግዚአብሔር ሊያይ በማይችልበት በጥልቅ ስፍራ እቅዳቸውን ለመሰውር እንደፈለጉ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "እቅዳቸውን ከእግዚአብሔር ለመሰወር የሚጥሩ' ወይም "ለማድረግ ያቀዱትን እግዚአብሔር እንዳይደርስበት ለመከልከል የሚጥሩ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በምስጢር ክፉ ነገሮችን እንደሚያደርጉ ተመላክቷል፡፡ አት፡- "ማንም ሊያያቸው እንዳይችል ክፉ ነገሮችን በጨለማ ውስጥ የሚያደርጉ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
የሚያደርጉትን ማንም እንደማያውቅ ማመናቸውን አጽንዖት ለመስጠት ጥያቄ ይጠቀማሉ፡፡ አት፡- "የምናደርገውን ማንም እግዚአብሔርም እንኳን አያየንም ወይም አያውቅም!' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ሊሁኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ይህ ቃል በቃል የሚተረጎም፣ እግዚአብሔር በሊባኖስ የዱር ዛፍ የሚያድግባቸውን ስፍራዎች ፍሬ የሚሰጡ እርሻዎች እንዲሆኑ እንደሚያደርጋቸው የሚናገር ነው ወይም 2) ይህ በስዕላ ንግግርነት የሚተረጎም ሲሆን የሊባኖስ ትላልቅ ደኖች ኃያላን ጨቋኝ ገዢዎችን፣ ወደ ደንነት የሚለወጠው የእርሻው ሰብል ደግሞ መከራ እያየ ያለውን ተራውን ሕዝብ የሚወክሉ ናቸው፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ሊባኖስ' የሚለው በሊባኖስ የሚገኘውን ትልቁን የጥድ ደን ይወክላል፡፡ ይህ በአድረጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ታላላቅ የሊባኖስ ደኖችን ወደ እርሻነት ይለውጣቸዋል' (ምትክ ስምና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ይህ ቃል በቃል እግዚአብሔር ደንቆሮች እንዲሰሙ እውሮችም እንዲያዩ ያደርጋል ማለት ነው ወይም 2) እግዚአብሔር ሕዝቡን መልእክቱን እንዲሰሙና እንዲረዱ ያስችላቸዋል የሚል ትርጉም ያለው ስዕላዊ ንግግር ነው ወይም 3) ሁለቱንም አማራጮች 1 እና 2 ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ዓይኖች የሰውን ሁለንተና ይወክላሉ፡፡ አት፡- "ዕውራን የሆኑቱ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ትርጉማቸው አንድ ነው፡፡ አት፡- "ድሆችና የተጨቆኑ ሰዎች እግዚአብሔር፣ የእስራኤል ቅዱሱ ካደረገው ነገር የተነሳ እንደገና ደስ ይላቸዋል፡፡' (አጓዳኝነት ተመልከት)
"ጨካኞች' የሚለው ስማዊ ቅጽል፣ በቅጽልነት ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አት፡- "ጨካኞች ሰዎች ይጠፋሉና' (ስማዊ ቅጽል ተመልከት)
"ፌዘኞች' የሚለው ስማዊ ቅጽል በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊተርጎም ይችላል፡፡ አት፡- "የሚያፌዙ ይጠፋሉና' ወይም "የሚያሾፉ ሰዎች ይጠፋሉና' (ስማዊ ቅጽል ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ክፉ ማድረግ የሚወዱትን ሁሉ እግዚአብሔር ያጠፋቸዋል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ በችሎት አንድን ሰው በመቃወም ምስክርነትን መስጠትን ያመለክታል፡፡ አት፡- "አንድን ሰው በመቃወም የሚመሰክርና በደለኛም የሚያደርገው' ወይም "አንዳች ስሕተት ፈጽሟል በሚል ችሎት ላይ ንጽሑን ሰው በደለኛ የሚያደርግ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
መልካሙን ሰው ለማስቆም ክፉ ሰዎች የሚያደርጉት የትኛውም ነገር አዳኝ የሚያድነውን አጥምዶ እንደሚይዝ እንደዚያው ክፉ ሰዎች ወጥመድ እንደሚያጠምዱ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "ተገቢና ትክክል የሆነውን የሚያደርጉትን ለማስቆም ይጥራሉ ይዋሻሉም፡፡' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
የከተማይቱ በር ብዙውን ጊዜ የከተማይቱ መሪዎች ሕጋዊ ውሳኔዎችን የሚያስተላልፉበት ቦታ ነው፡፡
በዚህ ስፍራ "ቤት' የሚለው ቤተሰብን ይወክላል፡፡ አት፡- "የያዕቆብ ትውልዶች' (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ ምናልባት የሚያመለክተው እግዚአብሔር አብርሃምን ከትውልድ አገሩ የጠራበትንና ወደ ተስፋይቱ ምድር የላከበትን ጊዜ ነው፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ያዕቆብ' የሚለው ትውልዶቹን ይወክላል፡፡ አት፡- "የያዕቆብ ትውልዶች ከእንግዲህ ወዲያ … ፊታቸው … ልጆቻቸውን ያያሉ' (ምትክ ስም ተመልከት)
ከእንግዲህ ወዲያ አይፈራም የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "ወይም አይፈሩም' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍር እጅ የሚለው የእግዚአብሔርን ኃይልና ሥራ ይወክላል፡፡ አት፡- "የሰጠኋቸውን ልጆችና ያደረግሁላቸውን ሁሉ ባየ ጊዜ' (ምትክ ቃል ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ስም' እግዚአብሔርን ይወክላል፡፡ አት፡- "ያከብሩኛል' (ምትክ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ስም' እግዚአብሔርን ይወክላል፡፡ እግዚአብሔር ራሱን "የያዕቆብ ቅዱስ' ብሎ ይጠራል፡፡ አት፡- "የያዕቆብን ቅዱስ፣ እኔን ያከብሩኛል፡፡' (ምትክ ስምና አንደኛ፣ሁለተኛና ሦሥተኛ መደብ ተመልከት)
እግዚአብሔር ራሱን "የእስራኤል አምላክ' ብሎ ይጠራል፡፡ አት፡- "እኔን፣ የእስራኤልን አምላክ' (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሦሥተኛ መደብ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "መንፈስ' የሚለው የሰውን ውስጣዊ ማንነት ይወክላል፡፡ አት፡- "በሚያስቡት የተሳሳቱ' ወይም "በዝንባሌአቸው የተሳሳቱ' (ምትክ ስም ተመልከት)
የሚረዱት ምን እንደሆነ በማብራራት ይህ በይበልጥ ገልጽ ሊሆን ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔርንና ሕግጋቱን መረዳት ይጀምራሉ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
የሚማሩት እውቀት ምን እንደሆነ በማብራራት ይህ በይበልጥ ግልጽ ሊሆን ይችላል፡፡ አት፡ "የሚያጉረመርሙ እግዚአብሔር የሚያስተምራቸው እውነት እንደሆነ ማወቅ ይጀምራሉ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ልጆቹ እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኝነት ለመግለጽ እግዚአብሔር በራሱ ስም ይናገራል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ያወጀው ይህ ነው' ወይም "እኔ፣ እግዚአብሔር ያወጅኩት ይህ ነው' (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሦሥተኛ መደብ ተመልከት)
እቅዶች የሚለው የነገር ስም አቀደ በሚል ማሰሪያ አንቀጽ እንዲገለጽ ይህ እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "ነገሮችን ለማድረግ አቀዱ፣ ነገር ግን እንዲያደርጉ የምፈልገውን አልጠየቁኝም' (የነገር ስሞች ተመልከት)
ይህ በአደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ነገር ግን መንፈሴ አይመራቸውም' (አድራጊ ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ኃጢአት በማድረግ መጽናት ኃጢአቶች አንዳቸው በአንዳቸው ላይ እንደሚከመሩ ቁሳ ቁሶች ተደርገው ተነግረዋል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"ጥበቃ' የሚለው የነገር ስም "ጠበቀ' በሚለው ማሰሪያ አንቀጽ እንዲገለጽ ይህ እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "እንዲጠብቃቸው ፈርዖንን ጠየቁት' (የነገሮች ስም ተመልከት)
ከጠላት ሠራዊት የሚደረገው የግብጻውያን ጥበቃ ጥላ አንድን ሰው ከሚያቃጥል የፀሐይ ሙቀት እንደሚጠብቅ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "በሰላም እንዲጠብቋቸው በግብጻውያን ይታመናሉ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
"ጥበቃ'፣ "እፍረት' እና "ውርደት' የተሰኙት የነገር ስሞች እንደ ቅጽሎች ወይም ማሰሪያ አንቀጾች እንዲገለጹ ይህ እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "ፈርዖን ይጠብቀናል ስትሉ ስለታመናችሁ ታፍራላችሁ፣ በሰላም እንዲጠብቋችሁ በግብጻውያን ስለታመናችሁ ትዋረዳላችሁ' (የነገር ስሞች ተመልከት)
ከጠላት ሠራዊት የሚደረገው የግብጻውያን ጥበቃ ጥላ አንድን ሰው ከሚያቃጥል የፀሐይ ሙቀት እንደሚጠብቅ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ልዑላን ማለት ሕጋዊ ባለሥልጣን ወይም አምባሰደር ማለት ነው፣ የግድ የንጉሥ ልጆች ማለት አይደለም፡፡
እነዚህ ቃላት የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡
እነዚህ በግበጽ ሰሜናዊ ክፍል የሚገኙ ከተሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "መጣ' የሚለው "ሄደ' ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ (ሄደና መጣ ተመልከት)
"ከግብጽ ሕዝብ የተነሳ'
ይህ ክፍል የይሁዳን ሕዝብ በሚመለከት የእግዚአብሔርን አዋጅ ማቅረቡን ይቀጥላል
"እግዚአብሔር ይህን ያውጃል'
ይህ እንደ እነዚህ ዓይነት እንስሳትን በአጠቃላይ ያመለክታል፡፡ አት፡- "እንስትና ተባት አንበሳ በሚያድሩበት ስፍራ፣ እንዲሁም እፉኝትና እባብ ባለበት' (አጠቃላይ ስማዊ ሐረጎች ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ቁጡ' የሚለው ቃል ምናልባት የእባቡን መርዛማ መናደፍ ያመለክታል፣ "በራሪ' የሚለው ቃልም ፈጣን እንቅስቃሴውን ያመለክታል፡፡ ይህንን በኢሳይያስ 14፡29 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
"የይሁዳ ሰዎች ኃብታቸውን ያግዛሉ'
ስሙ ረዓብ ስለተባለ አስፈሪ የባሕር ፍጡር ታዋቂ የሆነ ታሪኮች አሉ፡፡ ረዓብ የሚለው ስም "ጥንካሬ' ወይም "እብሪት' ማለት ነው፡፡ አት፡- "ግብጽን ምንም የማያደርግ የሚጮኽ ጉረኛ ብዬ ጠርቼዋለሁ' (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
እግዚአብሔር ለኢሳይያስ መናገሩን ቀጥሏል
ቃሉ በዚህ ስፍራ ይሁዳን በሚመለከት የእግዚአብሔር አዋጅ ለጊዜው መቋረጡን ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡
"የይሁዳ ሰዎች ባሉበት'
ይህ ጊዜን በሚመለከት እንደሚጓዝና አንድ ቦታ እንደሚደርስ አድርጎ ይናገራል፡፡ አት፡- "ለወደፊቱ ጊዜ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ክፍል የእግዚአብሔር ሕዝብ ልጆቹ እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ እንደ አዲስ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "አኗኗራቸው እንደሚዋሹና እግዚአብሐር ያዘዛቸውን እንደማይሰሙ ልጆች ነው፡፡' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሰዎች መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ሕዝቡ እንዴት መኖር እንዳለባቸው እግዚአብሔር ያለው ፍላጎት በላዩ እንደሚከድበት መንገድ ወይም ጎዳና ተደርጎ ተነገሮአል፡፡ ለእግዚአብሔር አለመታዘዝ ሰውዬው ከእግዚአብሔር መንገድ ስቶ እንደሄደ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህን ስም በኢሳይያስ 1፡4 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ይህን ስም በኢሳይያስ 1፡4 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ይህን መልእክት አቃልላችኋል
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፤- 1) የይሁዳ መሪዎች ሌሎችን በመጨቆንና በማታለል በሚገዙ በግብጻውያን መሪዎች ታምነዋል ወይም 2) የይሁዳ መሪዎች ገንዘባቸውን ለመውሰድና ለሚደረግላቸው ጥበቃ ለግብጻውያን መሪዎች ክፍያ ለመላክ የገዛ ሕዝባቸውን ይጮቁኑና ያታልሉ ነበር፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመለከት)
በዚህ ስፍራ "በእርሱ' የሚለው ግፍንና ማታለልን ያመለክታል፡፡ አት፡- "በእነርሱ ተደግፋችኋል' (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሦሥተኛ መደብ ተመልከት)
በአንድ ነገር ላይ መታመን ወይም መደገፍ የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር ከበደላቸው የተነሣ እግዚአብሔር የይሁዳን ሕዝብ በድንገት ያጠፋቸዋል የሚል ነው፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ የተሰበረ የቅጥር ጎን አንደሆነ የሚታወቅ ነው፡፡ አት፡- "ለመውደቅ እንደቀረበ የፈረሰ የቅጥር ጎን' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ ተመልከት)
አወዳደቅ የሚለው የነገር ስም ወደቀ በሚል ማሰሪያ አንቀጽ እንዲገለጽ ይህ እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "በድንገት ይወድቃል' (የነገር ስም ተመልከት)
እነዚህ አንድ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ቅጥሩ እንዴት ፈጥኖ እንደሚወድቅ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ (የሁለት ነገሮች ተመሳሳይነት)
ኢሳይያስ እግዚአብሔር የይሁዳን ሕዝብ እንዴት እንደሚያጠፋ ይገልጻል፡፡ (ኢሳይያስ 30፡ 12-13 ተመልከት)
በዚህ ስፍራ እርሱን የሚለው ሊወድቅ ያለውን የቅጥሩን ጎን ያመለክታል፡፡ የቅጥሩ ጎን የይሁዳን ሕዝብና በኢሳይያስ 30፡ 12-13 የተጠቀሰውን ኃጢአታቸውን የሚወክል ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ (ስዕላ ንግግር ተመልከትሰ)
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር ወደ መሬት እንደ ወደቀ የሸክላ ማሰሮ የቅጥሩ ጎን ፈጥኖ እና ሙሉ ለሙሉ ይሰበራል ማለት ነው፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ሸክላ ሠሪ ከሸክላ አፈር ገንቦና ማሰሮ የሚሠራ ሰው ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ማንም ሊያገኘው አይችልም' ወይም "አይኖርም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"ለመዛቅ በቂ የሆነ ስባሪ'
"እሳት' የሚለው ቃል በዚህ ስፍራ አመድን ያመልክታል፡፡ አት፡- "አመድን ከእሳት ማንደጃ' (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህን ስም በኢሳይያስ 1፡4 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ንስሐ መግባት በአካል ወደ እግዚአብሔር እንደ መመለስ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ንስሐ ከገባችሁና እንደምጠነቀቅላቸሁ በማወቅ ካረፋችሁ ከጠላቶቻችሁ አድናችኋለሁ፡፡' (ስዕላዊ ንግግር እና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
እግዚአብሔር እንደሚጠነቀቅላቸው ከማመን የተነሳ ሕዝቡ ማረፉን ያመለክታል፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ጸጥታ በዚህ ስፍራ ተጨናቂና ስጉ አለመሆንን ያመለክታል፡፡ በእግዚአብሔር ከመታመናቸው የተነሣ የማይጨነቁ መሆናቸውን ያመለክታል፡፡ አት፡- ጸጥ ካላችሁና በእኔ ከታመናችሁ ትበረታላችሁ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
በግልጽ እነዚህ የይሁዳ ሰዎች ከግብጻውያን የወሰዱአቸው ፈረሶች ናቸው፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
"ወታደር' የሚለው ቃል ታሳቢ ሊደረግ ይቻላል፡፡ አት፡- "ከአንድ የጠላት ወታደር ዛቻ የተነሳ አንድ ሺህ ወታደሮች ይሸሻሉ … ከአምስት የጠላት ወታደሮች ዛቻ የተነሳ ወታደሮቻችሁ ሁሉ ይሸሻሉ' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ ተመልከት)
"1000' (ቁጥሮች ተመልከት)
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር በተራራ አናት ላይ እንዳለ አንድ ነጠላ ሰንደቅ ዓላማ ጥቂት ሰዎች ይቀራሉ ማለት ነው፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ኢሳይያስ ለይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
በዚህ ስፍራ እናንተ የሚለው በጽዮን የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡
"ይረዳችኋል
ኢሳይያስ ለይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
በዚህ ስፍራ "እንጀራ' እና "ውኃ' በጣም ድሀ የሆነ ሰው ምግብ ነው፡፡ ሐረጉ እንዳለ የመከራን ጊዜና የሕዝቡን ድህነት ይወክላል፡፡ (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡
በዚህ ስፍራ "ዓይኖች' የሰወን ሁለንተና ይወክላሉ፡፡ አት፡- "አንተ ራስህ አስተማሪህን ታያለህ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ጆሮች' የሚለው የሰውን ሁለንተና ይወክላሉ፡፡ አት፡- "ትሰማለህ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ከኋላህ እንዲህ በማለት የሚናገረውን
ሕዝቡ እንዴት መኖር እንዳለባቸው እግዚአብሔር ያለው ፍላጎት በላዩ እንደሚከድበት መንገድ ወይም ጎዳና ተደርጎ ተነገሮአል፡፡ ለእግዚአብሔር መታዘዝ አንድ ሰው በእግዚአብሔር መንገድ እንደሄደ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ለእግዚአብሔር አለመታዘዝ ከእግዚአብሔር መንግድ ወደ ግራ ወይም ወደ ቀኝ ፈቀቅ እንደ ማለት ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ኢሳይያስ ለይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይህ ጣዖቶቻቸውን እንደ ቆሻሻ ወደዚያ ይጥሉአቸዋል የሚል ትርጉም ያለው ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ጣዖታት መስማት፣ መነሣትና አንድን ስፍራ ለቅቆ መሄድ እንደሚችሉ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ ሕዝቡ ከእንግዲህ ወዲያ ጣዖታትን አይፈልጓቸውም ማለት ነው፡፡ (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየት ተመልከት)
ኢሳይያስ ለይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"እግዚአብሔር ይሰጣል'
በዚህ ስፍራ "እንጀራ' የሚለው ምግብን በአጠቃለይ ይወክላል፡፡ አት፡- "የምትመገበውን የተትረፈረፈ ፍሬ ምድር እንደትሰጥ ያደርጋታል' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
"በዚያን ጊዜ'
መንሽ እና መንሽ ሹካ ነፋሱ ሊበላ የሚችለውን ብቻ በመተው ገለባውን እንዲወስደው እህልን ወደ አየር ለመወርወር የሚያገለግሉ ናቸው፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "በመንሽና በመንሽ ሹካ ትለያለህ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ኢሳይያስ ለይሁዳ ሰዎች መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ኢሳይያስ እግዚአብሔር ሕዝቡን ከታደገ በኋላ የሚኖረውን ምናባዊ ሁኔታ ይገልጻል፡፡ የቋንቋ አጠቃቀሙ ግነታዊ ነው፤ ይህንን ኢሳያያስ እንደ ገለጸው እንደዚያው መተርጎም ይኖርብሃል፡፡
"እግዚአብሔር ጠላቶቻችሁን በጨረሰና ትላልቅ ግንቦቻቸው እንዲወድቁ ባደረገ ጊዜ'
"በዚያን ጊዜ'
"ሰባት ፀሐዮች እንደሚያበሩት ፀሐይ ታበራለች' ወይም "ፀሐይ በተለምዶ በሰባት ቀን የምትሰጠውን ያህል ብዙ ብርሃን በአንድ ቀን ትሰጣለች'
የእግዚአብሔር ሕዝቡን ማጽናናትና መከራቸው እንዲያበቃ ማድረጉ ቁስላቸውን በፋሻ እንዳሰረላቸው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር እጅግ መቆጣቱ ታላቅ እሳት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ስም' የሚለው እግዚአብሔርን ይወክላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ይመጣል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ከንፈር' እና "ምላስ' የእግዚአብሔርን ንግግር የሚወክሉ ምትክ ስሞች ናቸው፡፡ እንዲሁም እግዚአብሔር በታላቅ ቁጣና ኃይል መናገሩ ምላሱ እሳት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "እርሱ ሲናገር ቁጣው ሁሉን እንደሚያጠፋ እሳት ነው' (ተለዋጭ ስምና ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ለማጥፋት ያለውን ኃይል በሚመለከት አጽንዖት ለመስጠት ከእግዚአብሔር አፍ የሚወጣውን አየር ከጎርፍ ጋር ያመሳስለዋል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር በአሕዛብን መካከል ሰዎችን መለየቱና ክፉ ሰዎችን ማጥፋቱ እግዚአብሔር አሕዛብን በወንፊት ላይ እንዳስቀመጣቸው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ይህ በአዲስ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር በአሕዛብ መካከል የሚገኙ ክፉ ሰዎችን ይለያል ያጠፋልም፡፡' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚብሐር የሰዎች እቅድ እንዲጨናገፍ ወይም እንዲጠፉ ለማድረግ ያለው ኃይል እስትንፋሱ ሰዎችን ከትክክለኛው መንገድ አወጥቶ እንደሚነዳ ልጓም ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ልጓም ሰዎች አንድን ፈረስ ለመቆጣጠርና ለመምራት በራሱ ላይ የሚያስገቡት ነገር ነው፡፡ ልጓም በፈረሱ አፍ ውስጥ የሚገባ ትንሽ ብረት ይኖረዋል፡፡ አት፡- "ልጓም በሰዎች ራስ ላይ' ወይም "ልጓም በሰዎች መንጋጋ ውስጥ' (የማይታወቅ ነገርን ስለ መተርጎም ተመልከት)
ኢሳይያስ ለይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል
ዝማሬ የሚለው ስም በማሰሪያ አንቀጽ እንዲገለጽ ይህ ክፍል እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "ትዘምራላችሁ'
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር ምን ያህል ሕዝቡ ደስተኛ እንደሚሆን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "የተቀደሰውን በዓል በምታከብሩበት ጊዜ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ልብ የሰውን ውስጣዊ ማንነት ይወክላል፡፡ አት፡- "ደስ ይልሃል' (ምትክ ሰም ተመልከት)
ይህ ዘይቤአዊ ንግግር ሕዝቡ ምን ያህል ደስተኛ እንደሚሆን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግረ ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመጠበቅ የሚችል መሆኑ ሕዝቡ የሚወጣበትና ከጠላቶች የሚያመልጥበት ዓለት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "ወደ እስራኤል የመከላከያ ዓለት' ወይም "ለእስራኤል እንደ መከላከያ ዓለት ወደሆነው' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ክንድ' የሚለው የእግዚአብሔርን ኃይል ይወክላል፡፡ እግዚአብሔር የሕዝቡን ጠላቶች በማጥፋት ኃይሉን እንደሚያሳይ ያመለክታል፡፡ አት፡- "ጠላቶቻችሁን በማጥፋት ኃያል መሆኑን ያሳይል' (ምትክ ስምና እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
የእግዚአብሔር ቁጣ እንደ ኃይለኛ ዝናብ ወይም እሳት ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- " ኃይለኛ ዝናብና የእሳት ነበልባል በሚመስል ቁጣ' ወይም "በታላቅ ቁጣ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"ነፋስ፣ ዝናብ፣ እና በረዶ በተሞላ ኃይለኛ ዝናብ'
እንደ ዝናብ ከሰማይ የሚወርዱ ከበደ ከበደ ያሉ በረዶዎች
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር በመናገር የአሦርን ወታደሮች ይሰባብራቸዋል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
አሦር የእግዚአብሔር ድምጽ የሚሰባብረው እቃ እንደሆነ አድርጎ ኢሳይያስ ስለ አሦር ፍርሃት ይናገራል፡፡ አት፡- "አሦር ይደነግጣል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ የአሦርን ወታደሮች ይወክላል፡፡
እግዚአብሔር ሠራዊቱ አሦራውያንን እንዲያሸነፉ ማድረጉ እግዚአብሔር አሦራውያንን በበትር እንደሚመታ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "የይሁዳ ሰዎች አብረውት ይሆናሉ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ሊመታ የሚችል ታምቡር የሚመስል ከላዩ ያለውና ሲነቃነቅ ድምጽ የሚሰጡ የብረት ቁርጥራጮች ዙሪያውን ያሉት የሙዚቃ መሣሪያ ነው፡፡ ይህንን በኢሳይያስ 5፡12 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
እግዚአብሔር ሠራዊቱ አሦራውያንን እንዲያሸነፉ ማድረጉ እግዚአብሔር ከጠላት ሠራዊት ጋር የሚዋጋ ተዋጊ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ከቀድሞም ጀምሮ እግዚአብሔር የማቃጠያ ቦታ አዘጋጅቷል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ ሐረግ "ቶፌዝ' የሚለው ቃል ትርጉም ነው፡፡ "ቶፌዝ' በአንድ ወቅት ሰዎች ልጆቻቸውን ለሐሰተኛ አማልክት መስዋዕት አድርገው ልጆቻቸውን የሚያቃጥሉበት በሂኖም ሸለቆ፣ ከኢየሩሳሌም በሰተ ደቡብ የሚገኝ ቦታ ነው፡፡ ( እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህ የአሦርን ንጉሥ ያመለክታል፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "አግዚአብሔር ለአሦር ንጉሥ አዘጋጃት' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ እና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
እሳት ለማንደድ ክምር ከብዙ እንጨት ጋር ተዘጋጅቷል
ይህ ክፍል የእግዚአብሔርን እስትንፋስ ክምሩን የሚያቃጥል የእሳት ወንዝ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ኢሳይያስ ለይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
በዚህ ስፍራ ለሚወርዱ የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ከቦታ ከፍታ አንጻር ግብጽ ከኢየሩሳሌም በዝቅተኛ ስፍራ ላይ ስለምትገኝ ነው፡፡
"ለሚወርዱት ለይሁዳ ሰዎች'
ይህ ክፍል እንደሚረዷቸው ፈረሶቻቸውን ተስፋ ስለሚያደርጉ ሰዎች በፈረሶቻቸው እንደሚደገፉ አድርጎ ይናገራል፡፡ አት፡- በፈረሶቻቸው ለሚደገፉ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህንን ስም በኢሳይያስ 1፡4 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
"እንዲረዳቸው እግዚአብሔርን ለማይጠይቁ'
በዚህ ስፍራ "ያመጣል' የሚለው ቃል "እንዲሆን ያደርጋል' ማለት ነው፡፡ አት፡- "ክፉ ነገር እንዲሆን ያደርጋል' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
"ቃልን መመለስ' የሚለው ይህ ሐረግ እንደሚያደርግ የተናገረውን የማይፈጽም ሰው የተናገራቸው ቃላት ወደ እርሱ መመለስ እንደሚችሉ ነገሮች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ በዚህ ስፍራ እግዚአብሔር ይህን አያደርግም ይላል፣ ማለትም የተናገረውን ይፈጽማል፡፡ አት፡- "አደርገዋለሁ ብሎ የተናገረውን ያደርጋል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"ይቀጣል
ይህ በዚያ የሚኖሩ ክፉ የሚያደርጉ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አት፡- ክፉ የሚያደርጉ ሁሉ (ምትክ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ግብጽ የሚለው የግብጽን ወታደሮች ያመለክታል፡፡ አት፡- "የግብጽ ወታደሮች ሰዎች ናቸው' (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ ፈረሶቻቸው ፈረሶች ብቻ እንጂ መንፈሳዊ ፍጥረት አይደሉም፡፡ አት፡- "ፈረሶቻቸው ፈረሶች ብቻ ናቸው፣ ኃያላን መናፍስት አይደሉም' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
እጅ የሚለው ቃል በአብዛኛው የእግዚአብሔርን ኃይልና ሥራ በሚመለከት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ኃይሉን እነርሱን በመቃወም በተጠቀመ ጊዜ' (ምትክ ስም ተመልከት)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሣሣይ ነገር ይናገራሉ፡፡ መሰናከልና መውደቅ የመውደቅ ስዕላዊ ንግግሮች ናቸው፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- እነዚህ ሁለት ነገሮች ይሆናሉ፡- "የምትረዳችሁን ግብጽን አጠፋለሁ ግብጽም የምትረዳችሁን እናንተን አጠፋለሁ፡፡' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ፣ ስዕላዊ ንግግርና አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እርዳታ የሚፈልገውም' (አድጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
እግዚብሔር ለኢሳይያስ ይናገራል፡፡
"አንበሳ … በተመሣሣይ መንገድ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፡፡' እግዚአብሔር በዚህ ስፍራ የሚያድነውን ከሚጠብቅ አንበሳ ጋር ራሱን እያመሣሰለ እንዴት የእርሱ ለሆኑት ሕዝብ እንደሚከላከልና እንደማይሰጋ ይናገራል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
የመጨረሻው መስመር ከመጀመሪያው መስመር በፊት እንዲሆን ካደረግህ በይበልጥ ግልጽ ይሆናል፡፡ አት፡- "የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንደ አንበሳ፣ እንደ ደቦል አንበሳ በጽዮን ተራራ፣ በዚያኮረብታ ላይ ሊዋጋ ይወርዳል፡፡'
እግዚአብሔር መናገሩን ቀጥሏል፡፡
በዚህ ስፍራ እግዚአብሔር እስራኤልን የሚጠብቅበት መንገድ እናት ወፍ ልጆቿን በጎጆአቸው ከምትጠብቅበት መንገድ ጋር ተስተያይቷል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
በከተማይ ላይ እንደሚበርር ወፍ እርሱን በመግለጥ፣ እግዚአብሔር እንዴት ኢየሩሳሌምን እንሚጠብቃትና እንደሚያድናት ይናገራል፡፡ አት፡- "ከተማይቱን ከጠላቶቿ ይጠብቃታል ይድናታልም' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህን ሐረግ በኢሳይያስ 1፡9 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ይህ በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አት፡- "የኢሩሳሌም ሕዝብ' (ምትክ ስም ተመልከት)
"ወደ ዓመፃችሁበት ወደ እርሱ ተመለሱ'
በእጆቻቸው ለሠሩት ነገር አጽንዖት ለመስጠት ሕዝቡ "በእጆቻቸው' ተወክለዋል፡፡ አት፡- "በገዛ እጆቻችሁ በመሥራት ኃጢአት አድርጋችኋል' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
እግዘአብሔር አሦራውያንን እንደ አንድ ሰው አድርጎ በመጥቀስ ለይሁዳ ሰዎች መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ሰይፍ ወታደረዊ ኃይልን ይህ በአደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "የእግዚአብሔር ሰይፍ፣ የሰውም ሰይፍ አይደለም፣ የአሦርን ሠራዊት ያጠፋል' (ምትክ ስምና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"አሦራውያን ይሸሻሉ'
"ድፍረት' የሚለው ቃል "ደፋር' በሚለው ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ፍርሃት' የሚለው ቃል "የፈራ' በሚል ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እጅግም ስለፈሩ ከእንግዲህ ወደያ ደፋሮች አይሆኑም' (የነገር ስም ተመልከት)
"መሪዎቻቸው
"መታየት' የሚለው ቃል "አየ' በሚል ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "የእግዚአብሔርን ሠራዊት ሰንደቅ ዓላማ ባዩ ጊዜ' (የነገር ስም ተመልከት)
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኝነት ለመግለጽ እግዚአብሔር በራሱ ስም ይናገራል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ያወጀው ይህ ነው' ወይም "እኔ፣ እግዚአብሔር ያወጅኩት ይህ ነው' (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሦሥተኛ መደብ ተመልከት)
እነዚህ ሐረጎች ተመሣሣይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን አጽንዖት ለመስጠት በአንድነት ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡ በዚህ ስፍራ የእግዚአብሔር መገኘትና ለመፍረድና ለማጥፋት ያለው ኃይሉ እሳት እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "አስፈሪ መገኘቱ በጽዮን የሆነው' (አጓዳኝነትና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር ጻድቃን ገዢዎችን በይሁዳ ከመለሰ ወዲህ የሕዝቡን ሁኔታ ኢሳይያስ ይገልጻል፡፡
x
ይህ ሌሎችን የሚያታልል ሰውን ያመለክታል፡፡ አት፡- "አታላይ ሰው' (ስማዊ ቅጽል ተመልከት)
"ደሀ' የሚለው ድሀውን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ እንዲሁም፣ ያጠፋ ዘንድ የሚለው ሐረግ እነርሱን መግደል ማለት አይደለም ነገር ግን ስለ እነርሱ ውሸት በመናገር እነርሱን መጉዳት ማለት ነው፡፡ አት፡- ውሸት በመናገር ድሆች ሰዎችን መጉዳት' (ስማዊ ቅጽል ተመልከት)
ይህ የተሳካለት ይሆናል ማለት ነው፡፡ አት፡- "የተሳካለት ይሆናል' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
"ቁሙ' ወይም "ልብ በሉ'
"ተማምኖ' ወይም "በደስታ'
ለተናገረው አጽንዖት ለመስጠት ኢሳይያስ ራሱን በድምጹ ይወክላል፡፡ አት፡- "እኔ ስናገር' (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኢሳይያስ መተማመናቸው የሚሰበር ቁስ ነገር እንደሆነ አድርጎ ከእንግዲህ ወዲያ የሚተማመኑ እንደማይሆኑ ይናገራል፡፡ አት፡- "ከእንግዲህ ወዲያ የምትተማመኑ አትሆኑም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ ለመልቀም የሚሆን መልካም ወይን አይኖርም ማለት ነው፡፡ አት፡- "የምትሰበስቡት ወይን አይኖራችሁም' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
"እህል ማከማቺያ ጊዜ አይመጣም'
ኢሳይያስ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ከፍርሃት የተነሳ ተንቀጥቀጡ
"ተማምኖ' ወይም "በደስታ'
ዕራቁት ማለት ዕርቃንን መሆን ላይሆን ይችላል ነገር ግን ዝቅተኛዎቹን እንደ ውስጥ ልብስ ያሉትን መልበስ ነው፡፡ አት፡- "የክት ልብሳችሁን አውልቁና ዕረቁታችሁን ሁኑ ወይም ቄንጠኛ ልብሳችሁን አውልቁ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህ የሐዘን ወይም የለቅሶ ተግባር ነው፡፡ አት፡- "ስላዘናችሁ ወገባችሁን በማቅ ታጠቁ' (ምሳሌያዊ ተግባር ተመልከት)
በሚያፈራው እርሻቸውና ወይናቸው ከሚሆነው ነገር የተነሣ በማዘናቸው ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ያለቅሳሉ ማለት ነው፡፡ አት፡- "በተወደደችው እርሻችሁና በሚያፈራው ወይናችሁ ከሚሆነው ነገር የተነሣ ታለቅሳላችሁ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህንነ ሐረግ በኢሳይያስ 5፡6 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ደስተኛ ሰዎች በውስጣቸው ስለነበሩ በዚህ ስፍራ ቤቶች ደስተኞች ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ አት፡- "በነበራችሁባቸው ጊዜ ቤቶቻችሁ ደስተኞች ነበሩ' (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየት ተመልከት)
"ደስተኛ ከተማችሁ' ፈንጠዚያ የሚለው ቃል ግብዣና ጭፈራ ማለት ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ሕዝቡ ቤተ መንግሥቱን ይተዋልና ብዙውም ሰው ከተማይቱን ይለቅቃልና' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ በኮረብታው አናት ላይ የተገነባውን ምሽግ ያመለክታል፡፡ አት፡- "በኮረብታው ላይ ያለ ምሽግ' (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ ምሽጉና ማማው ዋሻ እንደሆኑ አድርጎ መተዋቸውን ይናገራል፡፡ አት፡- "ኮረብታውና ማማው የተተውና ባዶ ይሆናሉ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህ እነዚህ እንስሳት በተተውት ምሽጋና ማማ መካከል የበቀለውን ሣር በደስታ ይመገባሉ ማለት ነው፡፡ አት፡- "የሜዳ አህዮችና የበግ መንጎች በዚያ የሚገኘውን ሣር ይበላሉ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህ ረጅም ጊዜ ለማለት ጥቅም ላይ የዋለ ግነት ነው፡፡ አት፡- "እጅግ በጣም ረጅም ጊዜ' (ግነትና ማጠቃለይ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር መንፈሱን እስኪያፈስስ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
እግዚአብሔር መንፈሱን ለሕዝቡ መስጠቱ መንፈሱ በእነርሱ ላይ የሚያፈስሰው ፈሳሽ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "መንፈሱ እስኪሰጠን' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ሰማይ "በላይ' እንዳለ ተመላክቷል፡፡ አት፡- "ከሰማይ' (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ፍሬያማውን እርሻ ከጥቅጥቅ ደን ጋር በማነጻጸር ከመጠን በላይ የተትረፈረፈ መሆኑን ያስተያያል፡፡ አት፡- ሰዎች ፍሬያማው እርሻ እንደ ደን ጥቅጥቅ ብሎ አደገ ይላሉ ወይም ፍሬያማው እርሻ ከመጠን በላይ የተትረፈረፈ ይሆናል (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽና ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ኢሳይያስ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ኢሳይያስ "ፍትህ' እና "ጽድቅ' በእነዚህ ቦታዎች እንደሚኖር ሰው አድርጎ ይገልጻል፡፡ ይህ በአነዚህ ቦታዎች የሚኖሩ ሰዎች ፍትሃዊና ትክክለኛ የሆነውን ነገር ያደርጋሉ ማለት ነው፡፡ አት፡- "ሰዎች በምድረ በዳ በፍትህ ያደርጋሉ በፍሬያማ እርሻዎችም በጽድቅ ያከናውናሉ፡፡' (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየት ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተጓዳኞች ናቸው፣ ሁለቱም የጽድቅን ውጤቶች ያቀርባሉ፡፡ እነዚህ ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡ አት፡- "በጽድቅ የሚኖሩ ሰዎች ፍሬ ለዘላለም ሰለም፣ጸጥታና መታመን ይሆናል፡፡' (አጓዳኝነት ተመልከት)
ሰዎች የሚኖሩበት ቦታ
ይህንን በኢሳይያስ 28፡2 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ደኑን ያጠፋል ከተማይቱን ፈጽሞ ያወድማል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ይህ ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆነውን የእግዚአብሔርን በረከት ያመለክታል እንዲሁም ሕዝቡ ሊያደርጋቸው ስላሉ የተለመዱ ነገሮች ይናገራል፡፡ አት፡- "በውኃ ፈሳሽ ዳርቻ በሚገኝ እርሻ እህላችሁን በተከላችሁ ጊዜ በሬዎቻችሁንና አህዮቻችሁን በማሰማሪያው እንዲግጡ በሰደዳችሁ ጊዜ እግዚአብሔር ይባርካችኋል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ እና እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ኢሳይያስ ስለ እግዚአብሔር ለአሦራውያን በግጥም ይናገራል፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ሌሎች የማያጠፉት' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ሌሎች ያጠፉሃል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"ሌሎች አሳልፈው ይሰጡሃል'
ቢዚህ ስፍራ የእግዚአብሔር ክንድ ብርታቱን ያመለክታል፡፡ ይህ እገዚአብሔር እነርሱን ማበርታቱን ስለ እነርሱ ብርታቱን እንደሚጠቅም አድርጎ ይናገራል፡፡ አት፡- "ብርታት ስጠን' (ምትክ ስምና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ማለዳን ብቻ ሳይሆን ሙሉውን ቀን ያመለክታል፡፡ አት፡- "በየቀኑ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
የ"መሆን' ማሰሪያ አንቀጽ ሊታክልልት ይችላል፡፡ እንዲሁም "መዳን' የሚለው ቃል "አዳነ' በሚል ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "መዳናችን ሁን' ወይም "አድነን' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ እና የነገር ስም ተመልከት)
ይህ መከራ የገጠማቸውን ጊዜ ያመለክታል፡፡ አት፡- "መከራ ሲኖረን' (ባለቤትነት ተመልከት)
ከፍተኛ ድምጽ የሚለውን በሚመለከት ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) የእግዚአብሔርን ድምጽ ያመለክታል፡፡ አት፡- "ከአንተ ከፍተኛ ድምጽ የተነሣ ሰዎች ሸሹ' ወይም 2) የእግዚአብሔርን ሠራዊት ከፍተኛ ድምጽ ያመለክታል፡፡ አት፡- "ከሠራዊትህ ድምጽ የተነሣ ሰዎች ሸሹ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህ አንድ ነገር ለማድረግ መጀመር ማለት ነው፡፡ አት፡- "መሥራት ጀምር' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "አሕዛብን በተንክ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ የእግዚአብሔር ሕዝብ ከጠላቶቻቸው ምርኮ በማረኩ ጊዜ የሚያሳዩትን ከፍተኛ ፍጥነትና ጉጉት ምግብ በሰበሰቡ ጊዜ ከሚታየው የአንበጦች መጓጓት ጋር ያስተያያል፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "አንበጦች አረንጓዴ ተክልን እንደሚበሉ በተመሣሣይ መስገብገብ ሕዝብህ ከጠላቶችህ ምርኮ ይሰበስባሉ' (ዘይቤአዊ ንግግርና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ኢሳይያስ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ከማንም ይልቅ ታላቅ ነው' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
እግዚአብሔር በፍርዱና በጽድቁ ጽዮንን መግዛቱ ጸዮንን በፍርድና በጽድቅ እንደሞላ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "ጽዮንን በፍርድና በጽድቅ ይገዛል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቡን ደህንነቱ የተጠበቀ ማድረጉ እርሱ ራሱ መረጋጋት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ በዘመንህም የሚለው ቃል ሕይወታቸውን ያመለክታል፡፡ አት፡- "በሕይወት ዘመንህ ሁሉ ደህንነትህን የተጠበቀ ያደርጋል' (ስዕላዊ ንግግርና ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር የሚሰጣቸውን ነገሮች ያመለክታል፡፡ "ደህንነት' የሚለው የነገር ስም "አዳነ' በሚለው ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጥበብ' እና "ዕውቀት' የተሰኙት የነገር ስሞች በቅጽሎች ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አት፡- "የተትረፈረፈ ደህንነት፣ ጥበብና ዕውቀት ይሰጣችኋል' ወይም "ያድናችኋል እጅግም ጠቢብና አዋቂም ያደርጋችኋል' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉና የነገር ስም ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔርን መፍራት እግዚአብሔር ለሕዝቡ የሚሰጠው ሀብት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔርን ማክበር እግዚአብሔር የሚሰጥህ ውድ ሀብት ይመስላል' ወይም "እግዚአብሔርን መፍራት እንደ ሀብት ለአንተ ውድ ነው' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ቃል በዚህ ስፍራ በመቀጠል ሊነገር ወደ አለው የሕዝቡን ትኩረት ለመሳብ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ በተጨማሪም በዚህ ስፍራ የመጽሐፉን አዲስ ክፍል ለማስተዋወቅ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ አት፡- "ስሙ'
መልእክተኞች
ይህ ሰላም በማምጣት ስላልተሳካለቸው ያለቅሳሉ ማለት ነው፡፡ አት፡- "መልእክተኞቹ ሰላም እንደሚሆን ተስፋ አድርገው ነበር ነገር ግን አልተሳካላቸውም ስለዚህም መራራ ለቅሶ አለቀሱ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ሁለተም ሐረጎች በመንገዶች ላይ ተጓዦች ባለመኖራቸው ላይ አጽንዖት ያደርጋሉ፡፡ እነዚህ ሊጣመሩና በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጹ ይችላል፡፡ አት፡- "ከእንግዲህ ወዲያ ሰዎች በመንገዶች ላይ አይጓዙም፡፡' (አጓዳኝነትና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ ምንባብ በእስራኤል የነበረውን የሥነ ምግባር ውድቀት አጠቃላይ ሁኔታ ያመለክታል ወይም አገሪቱ ከአሦር ጋር አሰተማማኝ የሰላም ስምምነት ማድረግ አለመቻሏን ያመለክታል፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ሕዝቡ የፈጸመውን ቃል ኪዳን ሰበረ፣ ሕዝቡ የምስክሮችን ምስክርነት ችላ አለ፣ እንዲሁም ሕዝቡ እርስ በእርሱ አልተከባበረም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ ያለቅስ እንደ ነበረ ሰው ምድሪቱ ደረቅ እንደምትሆን ይናገራል፡፡ አት፡- "ምድሪቱ ትደርቃለች ተክሎችዋም ይጠወልጋሉ' (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየት ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ሊባኖስ' የሊባኖስን ዛፎች ይወክላል፡፡ ይህ የዛፎችን መጠውለገንና መበስበስን የሚያፍር ሰው እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ አት፡- "የሊባኖስ ዛፎች ጠወለጉ በሰበሱም' (ምትክ ስምና ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየት ተመልከት)
አንድ ወቅት ብዙ ዛፎችና አበባዎች በእነዚህ ቦታዎች ያድጉ ነበር፡፡
ይህ ሳሮን ምን ያህል ደረቅ እንደሆነ ከምድረ በዳ ጋር ያስተያያል፡፡
በዚህ ስፍራ ባሳንና ቀርሜሎስ በዛፎቻቸው ተወክለዋል፡፡ አት፡- "ከእንግዲህ በባሳንና በቀርሜሎስ በሚገኙ ዛፎች ላይ ቅጠል አይኖርም' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
መነሣት ወይም መቆም ከእንግዲህ ወዲያ ማየትና ማሰብ እንደማይኖርና በዚያ ፈንታ የሥራ መጀመሪያ እንደሆነ የሚያሳይ ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "መሥራት እጀምራለሁ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ እነዘህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ ተመሣሣይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን በእግዚአብሔር መክበር ላይ አጽንዖት ያደርጋሉ፡፡ አት፡- "አሁን እኔ ራሴን አከብራለሁ፣ ሁሉ ሊያከብረኝ የሚገባኝ እንደሆነም አሳያለሁ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ እና አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህ የአሦራውያን ማቀድ እናት ልጅን እንደምትወልድ እቅዶቻቸውን እንደሚፀንሱና እንደሚወልዱ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ እቅዶቻቸውን ከገላባ ጋር እያስተያየ ከንቱ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ አት፡- "እንደ ገለባና ሳር ከንቱ የሆኑ እቅዶችን ታቅዳላችሁ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ፍሬ የሚሸከመው ክፍል ከተቆረጠ በኋላ በምድር ላይ የተተው ደረቅ የተክል ክፍል፡፡
በዚህ ስፍራ የአሦራውያን እቅዶች እንደ እስትንፋሳቸው ተጥቀስዋል፡፡ ይህ እቅዶቻቸው በተጨባጭ ሰውነታቸውን እንደሚያቃጥል አድርጎ እቅዶቻቸው ለሞት እንደሚዳርጓቸው ይናገራል፡፡ አት፡- "እቅዶቻችሁ ይገድሉአችኋል' (ምትክ ስምና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ የአሕዛብ አስከሬን የሚቃጠልበትን መንገድ እሾህ ከሚቃጠልበት መንገድ ጋር ያስተያያል፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽም ሊገለጽም ይችላል፡፡ አት፡- "ገበሬ እሾህን እንደሚቆርጥና እንደሚያቃጥል እሳት የአሕዛብን አስከሬን ለኖራ ያቃጥላል፡፡' (ዘይቤአዊ ንግግርና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
የተቃጠሉ አጥንቶች አመድ
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እግዚአብሔር ሰዎች ሁሉ ለማለት በሩቅ እና በቅርብ የሚሉትን ቃላት ይጠቀማል፡፡ ኃይል የሚለው ቃል ኃያል በሚል ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ሕዝቦች ሁሉ በሁሉ ስፍራ ያደረግሁትን ስሙ ኃያል መሆኔንም እውቁ' (ስዕላዊ ንግግርና የነገር ስም ተመልከት)
ይህ የአምላክ የለሾቹ መንቀጥቀጥን በሚመለከት መንቀጥቀጣቸው የያዛቸው ጠላት እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አት፡- "አምላክ የለሾቹ በመንቀጥቀጥ ተዋጡ' (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየት ተመልከት)
በጽዮን የሚገኙ ኃጢአተኞች እነዚህን ጥያቄዎች እንደጠየቁ ተመላክቷል፡፡ አት "እንዲህ አሉ፣ ‘ከእኛ መካከል … ከምትነድድ?’ ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
እነዚህ አሳብ ገላጭ ጥያቄዎች በመሠረቱ አንድ ትገሩም ያላቸው ሲሆን ማንም ከእሳት ጋር መኖር እንደማይችል አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አት፡- "ማንማ ከሚበላ እሳት ጋር መኖር አይችልም! ለዘላለም ከምትነድድ ጋር ማንም መኖር አይችልም!' ወይም "ማንም የእግዚአብሔርን ፍርድ ታግሦ መኖር አይችልም፣ እንደ ዘላለማዊ እሳት ነውና' (አሳብ ገላጭ ጥያቄና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ቤቱ ባልሆነ አንድ ቦታ መኖር
በዚህ ስፍራ መሄድ የሚለው አኗኗርን ያመለክታል፡፡ አት፡- "የሚኖር' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
"የጭቆና ትርፍ' የሚለው ስማዊ ሐረግ፣ በግሳዊ ሐረግ መገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ሌሎች ሰዎችን በመጉዳት የሚገኝ ሀብትን የሚጠላ' (የነገር ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ማየት አንድን ነገር ማጽደቅን ወይም ማረጋገጥን ያመልክታል፡፡ አት፡- "ክፉ ማድረግን የማያጸድቅ' (ፈሊጣዊ ንግግርን ተመልከት)
ይህ በኮረብታ ላይ በሚገኝ ቤቱ እንደሚኖር ደኅንነቱ ስለተጠበቀው ሰው ይናገራል፡፡ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተጓዳኝ ናቸው እንዲሁም ሁለተኛው ሐረግ ሰውዬው የሚኖርበትን ቦታ ይገልጻል፡፡ አት፡- "ለመከላከል ምቹ በሆነ ዓለታማ ቦታ፣ በኮረብታ ላይ ቤቱን እንደሠራ ሰው ደኅንነቱ የተጠበቀ ይሆናል' (ስዕላዊ ንግግርና አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህ ከፍ ያለ ኮረብታ ወይም በተራራ ላይ የሚገኝ ቦታ፡፡ አት፡- "ከፍ ያለ ኮረብታ' ወይም "በተራራ ላይ የሚገኝ ቦታ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በተጨባጭ ምሽግ እንደሆኑ አድርጎ ለመከላከል ምቹ ስለሆኑ ድንጋያማ አካባቢዎች ይናገራል፡፡ አት፡- "ታላቅ የደንጋዮች ክምር' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"ሁልጊዜ ይገኛል'
ይህ አድማጮቹን "በዓይኖቻቸው' ይወክላቸዋል፡፡ አት፡- "ታያላችሁ … ታያላችሁ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
የንጉሡ ንጉሣዊ መጎናጸፊያው "እንደ ውበቱ' ተመላክቷል፡፡ አት፡- "ንጉሡ በውብ መጎናጸፊያው' (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ አድማጮቹን በልባቸው ይወክላቸዋል፡፡ "የሚያስፈራ' የሚለው ከአሦራውያን ጋር ያላቸውን ጦርነት ያመለክታል፡፡ ይህ በግልጽ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አት፡- "በጦርነት በወጓችሁ ጊዜ አሦራውያን ያሳደሩባችሁን ፍርሃት ታስታውሳላችሁ' (ተለዋጭ ስምና እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
እነዚህ አሳብ ገላጭ ጥያቄዎች የተጠየቁት የአሦራውያን አለቆች መሄዳቸውን በሚመለከት አጽንዖት ለመሰጠት ነው፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች በአሳብ ገላጭ ዐረፍተ ነገርነት ሊጻፉ ይችላል፡፡ አት፡- "ለእነርሱ እንድንከፍል እንገደድ የነበረበትን የግብር ገንዘብ ይቆጥሩ የነበሩ የአሦር አለቆች ጠፍተዋል! ግንቦችን ይቆጥሩ የነበሩ ሰዎች ሄደዋል!' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ገንዘብ ዋጋ ያለው ብረት ነበር፤ ዋጋው በክብደቱ ይወሰን ነበር፡፡
"የማትረዳውን ቋንቋ የሚናገር ጨካኝ ሕዝብ'
ኢሳይያስ ለይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይህ በዚች ከተማ የራሳቸው በዓላትና ግብዣዎች ያደርጉ ነበር ማለት ነው፡፡ አት፡- "የራሳችንን ግባዣዎች እናደርግባት የነበረች ከተማ' ወይም "የራሳችንን በዓላት እናከብርባት የነበረች ከተማ' (ባለቤትነት ተመልከት)
እያዩ ላሉት አጽንዖት ለመስጠት ሕዝቡ በዓይኖቻቸው ተወክለዋል፡፡ አት፤- "ታያላችሁ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ይህ የይሁዳን ሕዝብ ጨምሮ ኢሳይያስን ያመለክታል፡፡ (አካታች "እኛ' ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) የአሦር ሠረዊት በውኃ ላይ መሄድ እንዳልቻለ ጀልባ ነው፤ ደቀላውንና ሸራውን የሚደግፉት ገመዶች ላልተዋል ደቀላውንም የሚደግፍ ከእንግዲህ የለም ስለዚህ ሸራው ምንም አይጠቅምም (ኢሳይያስ 33፡1) ወይም 2) የይሁዳ ሰዎች ከእንግዲህ ጦርነት ላይ አይሆኑም፡ "የሰንደቅ ዓላማህን ምሰሶ የሚደግፈውን ገመድ አላልተሃል፣ ሰንደቅ ዓላመው ከእንገዲህ አይሰቀልም' (ኢሳ33፡17-ኢሳ 22)፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ሸራውን የሚደግፍ ረጅም ምሰሶ
በነፋስ የሚወጠርና ጀልባውን በውኃ ላይ እንዲንቀሳቀስ የሚያደርግ ትልቅ ጨርቅ
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- ሀብቱን በሚከፋፈሉበት ጊዜ (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ መሄድ የማይችሉ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አት፡- "አንካሶች የሆኑ' (ስማዊ ቅጽል)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ኃጢአት ይቅር ይላል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
እግዚአብሔር በግጥም ይናገራል፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
በዚህ ስፍራ በእግዚአብሔር ሥልጣን ሥር እንዳለች አጽንዖት ለመስጠት ምድር እግዚአብሔርን መስማት እንደምትጠየቅ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ እነዚህ ሁለት ተጓዳኝ ሐረጎች በዓለም ለሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ምትክ ስሞች ናቸው፡፡ አት፡- "በሁሉ ስፍራ በዓለም በየትኛውም ቦታ፣ እያንዳንዱ ሰው እኔ የምለውን መስማት አለበት፡፡' (ግዑዝ ነገረን እንደ ሰው ማየትና ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ ከተጓዳኞቹ ሁለቱ ሐረጎች ሁለተኛው ነው፡፡ ባይባሉም የሚታወቁ ቃላት በዚህ ሐረግ ሊጨመሩ ይችላሉ፡፡ አት፡- "ዓለም፣ ከእርስዋ የሚወጡ ነገሮች ሁሉ መስማት አለባቸው' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ ተመልከት)
ብዙ ጊዜ ነቢያት ገና ወደፊት ሊሆኑ ያሉ ነገሮችን አስቀድሞውኑ እንደተፈጸሙ አድርገው ይናገራሉ፡፡ ይህም ሁኔታው በእርግጥ እንደሚፈጸም አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አት፡- "ፈጽሞ ያጠፋቸዋል፣ ለመታረድም አሳልፎ ይሰጣቸዋል' (ትንቢታዊ አላፊ ጊዜ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ማናቸውም የሞቱባቸውን አይቀብሩም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ የሞቱ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አት፡- "የሞቱት' (ስማዊ ቅጽል ተመልከት)
"ተራሮች በደማቸው ይሸፈናሉ'
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ይህ እግዚአብሔር በሰማይ ላይ የሚያደርገው የመጽሐፍን ጥቅልል ከሚጠቀልል ሰው ጋር ተስተያይቶአል፡፡ አት፡- "አንድ ሰው የመጽሐፍን ጥቅልል እንደሚጠቀልል እግዚአብሔር ሰማይን ይጠቀልላል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ እና ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ሰዎች ለዘላለም በዚያ እንደሚኖሩ የሚያስቧቸው በሰማይ ያሉ ነገሮች እንኳን እንደ ቅጠል በቀላሉ እንደሚወድቁ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አት፡- "ቅጠል ከወይን እንደሚረግፍ ወይም የበለስ ፍሬ ከዛፍ እንደሚረግፍ እንዲሁ ከዋክብት ሁሉ ከሰማይ ይወድቃሉ' (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር ራሱን ሰይፍ እንደታጠቀ ተዋጊ ይገልጻል፡፡ ጠጥታ እስክትረካ የሚለው ሐረግ የእግዚአብሔርን ሰይፍ እንደሚበላና እንደሚረካ ሰው አድርጎ ይናገራል፡፡ በሰማይ ብዙ ጥፋት እንደሚሆንና የእርሱን ፍጻሜ ለመግለጽ እግዚአብሔር ይህን ስዕላዊ መግለጫ ይጠቀማል፡፡ አት፡- "በሰማይ ያሉትን ነገሮች ማጥፋቴን ስፈጽም' (ስዕላዊ ንግግርና ግዑዝን እንደ ሰው ማየትን ተመልከት)
የአድማጮቹን ትኩረት ለመሳብና የተነገሩትን ነገሮች እንዲያስቡ ለማድረግ ይህ ቃል በዚህ ስፍራ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ አት፡- "ስሙ' ወይም "በመቀጠል'
በዚህ ስፍራ ትወርዳለች የሚለው የእግዚአብሔርን ሰይፍ ያመለክታል፡፡ ይህ እግዚአብሔር ነገሮችን በሰይፍ የማጥፋቱን ስዕላዊ ንግግር ይቀጠላል፡፡ አት፡- "ላጠፋቸው ለራሴ የለየኋቸውን ሰዎች፣ የኤዶምን ሕዝብ ለመቅጣት እመጣለሁ' (ስዕላ ንግግር ተመልከት)
ኤዶም የሚለው በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አት፡- "በኤዶም ሕዝብ ላይ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ እንስሳትን እንደሚሠዋ ካህን እግዚአብሔር ሕዝቡን ስለ መግደሉ ይናገራል፡፡ የካህንን ሰይፍ በመግለጽ ይህን ያደርጋል፡፡ አት፡- "ካህን እንስሳትን እንደሚሠዋ እግዚአብሔር ይሠዋቸዋል፤ ሰይፉ በበግ ጠቦት፣ በፍየልና በአውራ በግ ደምና ስብ ተሞልታለች' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"መሥዋዕት' እና "እርድ' የሚሉት ቃላት በማሰሪያ አንቀጽነት ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ብዙ ሰዎችን በባሶራ ይሠዋልና፣ ብዙ ሰዎችን በኤዶምያስ ያርዳልና' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይቺ በኤዶምያስ ቁልፍ ከተማ ነበረች፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
"ይሞታሉ
ይህ ምድሪቱን ከሰከረ ሰው ጋር በማስተያያት በመሬት ላይ የሚፈስሰውን የደም ብዛት ይገልጻል፡፡ አት፡- "ምድራቸው በደም ትሞላለች' (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየት ተመልከት)
በዚህ ስፍራ አፈር ማለት የመሬት ትቢያ ማለት ነው፡፡ እጅግ ብዙ እንስሳትን በመብላት ከወፈረ ሰው ጋር በማስተያየት በመሬት ትቢያ ላይ የሚፈስሰውን የስብ ብዛት ይገልጻል፡፡ (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየት ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ቀን' የሚለው በቀጥታ "ቀን' ማለት ሳይሆን አንድ የተወሰነ ጊዜን የሚያመለክት ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ማለት አስቀድሞ በኢየሩሳሌም ላይ ላካሄዱት ጦርነት እግዚአብሔር ይበቀላቸዋል ማለት ነው፡፡ አት፡- "በጽዮን ሰዎች ላይ ስላደረጉት እግዚአብሔር የሚገባቸውን ቅጣት ይሰጣቸዋል' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ስለ ተቃጠሉና በዝፍትና በድኝ ስለተሸፈኑ ውኃውና መሬቱ ለመጠጥና ምግብ ለማሳደግ የማይጠቅሙ መሆናቸው ፈሳሾቻቸውና ምድራቸው በተጨባጭ ዝፍትና ድኝ እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "የኤዶምያስ ፈሳሾች በዝፍት የተሞሉ ይሆናሉ ምድራቸውም በሚነድድ ድኝና ዝፍት ይሸፈናል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"የኤዶምያስ መሬት… የኤዶምያስ አፈር'
ለረጅም ጊዜ የሚነድድ ወፍራም፣ ጥቁር ነገር፡፡
ይህ ሁልጊዜ ማለት ነው፡፡ አት፡- "ሌሊቱንና ቀኑን ሙሉ ይነድዳል' ወይም "ሌሊቱንና ቀኑን ሁሉ ሳያቋርጥ ይነድዳል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"ከትውልድ እስከ ትውልድ' የሚለው ሐረግ ወደፊት የሚኖሩትን የሰዎች ትውልዶች ሁሉ ያመለክታል፡፡ ይህንን ሐረግ በኢሳይያስ 13፡20 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ አት፡- "ለዘላለም' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
"በኤዶም ምድር ይኖራሉ'
ይህንን በኢሳይያስ 13፡21 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ይህ ትልቅ ጥቁር አሞራ ነው፡፡ በዚህ ምንባብ የተጠቀሱትን አንዳንድ የወፍ ዓይነቶች በትክክል መለየት አስቸጋሪ ነው፡፡ ነገር ግን፣ ወፎች ሁሉ ሰዎች በሌሉበት ቦታ መኖር ይመርጣሉ፣ ስለዚህ ሰው የሌለበት ቦታ ወይም ምድረ በዳን ይወክላሉ፡፡
"በዚያ፡፡' ይህ ኤዶምያስን ያመልክታል፡፡
ይህ የኤዶምያስን ጥፋት የሚያስከትል ጠንቃቃ ግንበኛ እንደሆነ አድርጎ ስለ እግዚአብሔር ይናገራል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ምድሪቱን በጥንቃቁ ይለካል፣ ከየት ማፍረስና ማጥፋት እንዳለበት ለመወሰን ይለካታል፡፡' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እነዚህ የግንበኛ መሣሪያዎች ናቸው፡፡ ተመሣሣይ የሆኑ ቃላትን በኢሳይያስ 28፡17 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
"የኤዶምያስ መሳፍንቶች … የኤዶምያስ ልዑላን'
ይህ ልዑላኑ ንጉሣዊ የሆነ ማኅበራዊ ደረጃቸውን ማጣታቸውን ምናምን ይሆናሉ በማለት አጋኖ ያቀርበዋል፡፡ አት፡- "ልዑላኗ ሁሉ ከእንግዲህ ወዲህ አይገዙም' (ግነትን ማጠቃለያ ተመልከት)
እነዚህ ሁሉ እሾህ ያላቸው አረሞች ናቸው፡፡ የሳማ እሾህ የሚያሳክክ መርዝ አለው፡፡
የእነዚህን እንስሳት ስም በኢሳይያስ 13፡21-22 እንዳደረግኸው ተርጉም፡፡
በሌሊት የሚነቁና ንቁ የሆኑ እንስሳት፡፡
ትናንሽ እንስሳትን ለምግብነት የሚገድል አሞራ፡፡
የእግዚአብሔር መጽሐፍ ማለት እግዚአብሔር የተናገረውን መልእክት የያዘ ማለት ነው፡፡ አት፡- "የእግዚአብሔርን መልእክት በያዘው መጽሐፍ ውስጥ የተጻፈውን በጥንቃቄ አንብብ' (ባለቤትነት ተመልከት)
"ከእንስሳቱ አንዱ'
ይህ በአዎንታዊ አረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እያንዳንዱ እንስሳ ጓደኛ ይኖረዋል' (ድርብ አሉታዊ ተመልከት)
ለተናገረው አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር በአፉ ተወክሏል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር አዝዞልና' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር እንስሳት የት መኖር እንዳለባቸው መወሰኑ ለስፍራቸው በተጨባጭ ዕጣ እንደጣለላቸው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "የት እንደሚኖሩ ወሰነ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን ሰዎች ነገሮችን የሚለኩበትን መንገድ ያመለክታል፡፡ አት፡- "ለእንስሳት መኖሪያቸውን ሰጣቸው'
ከትውልድ እስከ ትውልድ የሚለው ሐረግ ወደፊት የሚኖሩትን የሰዎች ትውልዶች ሁሉ ያመለክታል፡፡ ከትውልድ እስከ ትውልድ የሚለውን ሐረግ በኢሳይያስ 13፡20 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ አት፡- "ለዘላለም' ወይም "ሁልጊዜ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ አንድ ትርጉም አላቸው፡፡ እነዚህ ቦታዎች ውኃን ማበብንም ስለገኙ ሰው ደስ እንደሚለው ደስ እንዳላቸው ተገልጾአል፡፡ አት፡- "እንደ ምድረ በዳው ደረቁ ምድር ደስ ይለዋል በረሃውም ሐሴት ያደርጋል' (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየትና አጓዳኝነት ተመልከት)
በምድረ በዳ የሚገኙ ተክሎች ማበብ እንደ ራሱ እንደ ምድረ በዳው ማበብ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "ተክሎቹ ያብባሉ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ይህ የምድረ በዳ ተክሎች የሚያብቡበትን መንገድ ብዙ አበባዎች ያሉት ጽጌ ረዳ ከሚያብበት መንገድ ጋር ያስተያያል፡፡ አት፡- "ምድረ በዳው ብዙ አዳዲስ ተክሎችንና ዛፎችን ያበቅላል' (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ እንደ ሰው ደስተኛ እንደሚሆንና እንደሚዘምር አድርጎ ስለ ምድረ በዳ ይናገራል፡፡ አት፡- "ቢሆንም ይሆናል ሁሉም ነገር ደስ ይለዋል ይዘምራልም' (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየት)
ይህ በአደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ይህ እግዚአብሔር ምድረ በዳውን እንደ ሊባኖስ ታላቅ ማድረጉ ለምድረ በዳው የሊባኖስን ክብር እንደሰጠው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር የሊባኖስን ክብር ይሰጠዋል' ወይም "እግዚአብሔር እንደ ሊባኖስ ታላቅ ያደርገዋል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ምድረ በዳውን እንደ ቀርሜሎስና ሳሮን ውብ እንዲሆን ማድረጉ ለምድረ በዳው የእነርሱን ውበት እንደሰጠ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ይታወቃል በሚል ያልተነገረው መረጃ ሊታከል ይችላል፡፡ አት፡- "የቀርሜሎስና የሳሮን ውበት ይሰጠዋል' ወይም "እግዚአብሔር እንደ ቀርሜሎስና ሳሮን ውብ ያደርገዋል' (ስዕላዊ ንግግርና መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ዐረፍተ ነገሮች በመሠረቱ የሚናገሩት አንድ ነገር ሲሆን ለእግዚአብሔር መገለጥ ላይ አጸንዖት ይሰጣሉ፡፡ (የሁለት ነገሮች ተመሳሳይነት ተመልከት)
ኢሳይያስ ለይሁዳ ሕዝብ ይናገራል፡፡
"የደከሙ እጆች' እና "የላሉ ጉልበቶች' የሚሉት ቃላት የፈራን ሰው ይወክላሉ፡፡ አት፡- "ከፍርሃት የተነሳ እጆቻቸው የደከሙባቸውን አበርቱ፣ ጉልበቶቻቸውም የላሉባቸውን አጽኑ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ሰዎች የውስጥ ስሜቶቻቸውን በሚያጎሉ በልቦቻቸው ተወክልዋል፡፡ አት፡- "የፈሩ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ይህ የአድማጮችን ትኩረት ቀጥሎ ወደ ሚነገረው ለመሳብ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ አት፡- "ስሙ'
ይህ "በቀል' እና "ብድራት' የሚሉት የነገር ስሞች "ቀጣ' በሚል ማሰሪያ አንቀጽ እንዲገለጹ እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በቀል' እና "ብድራት' የሚሉት ቃላት ትርጉማቸው ተመሣሣይ ሲሆን እግዚአብሔር የይሁዳን ጠላቶች የሚቀጣ መሆኑን ያጎላሉ፡፡ አት፡- "ስላደረጉት ነገር አምላካችሁ ጠላቶቻችሁን ይቀጣል' (የነገር ስምና የሁለት ነገሮች ተመሳሳይነት ተመልከት)
እነዚህ ቁጥሮች የእግዚአብሔርን ሕዝብ መፃኢ ክብር መግለጽ ይጀምራሉ፡፡
"ዕውሮች' የሚለው ዕውሮች ሰዎችን ያመለክታል፡፡ ፈውሳቸውን ለማጉላት በዓይኖቻቸው ተወክለዋል፡፡ (ስማዊ ቅጽልና ተለዋጭ ስም ተመልከት)
"ደንቆሮ' የሚለው መስማት የማይችሉትን ሰዎች ይወክላል፡፡ ፈውሳቸውን ለማጉላት በጆሮቻቸው ተወክለዋል፡፡ አት፡- "ደንቆሮች ሰዎች ይሰማሉ' (ስማዊ ቅጽልና ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ሚዳቋ በርቀትና በከፍታ ይዘላል፡፡ አንደ ሚዳቋ መዝለል በፍጥነትና በቀላሉ መንቀሳቀስ ለመቻል ጥቅም ላይ የሚውል ግነት ነው፡፡ አት፡- "አንካሳ ሰው ከፍ ብሎ ይዘላል' (ዘይቤአዊ ንግግር እና ግነትና ማጠቃለያ ተመልከት)
ይህ መናገር የማይችሉትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ ፈውሳቸውን ለማጉላት በምላሳቸው ተወክለዋል፡፡ አት፡- "ድዳ ሰዎች ይዘምራሉ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ባይባልም እንደተባለ የሚታወቀውን ማሰሪያ አንቀጽ መጠቀም ይቻላል፡፡ አት፡- "ውኃ በምድረ በዳ ይፈስሳል' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ ተመልከት)
ይህ የውኃ ኩሬ በጋለ አሸዋ ውስጥ ይታያል ማለት ነው፡፡ የዚህ ዐረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም ግልጽ መሆን ይችላል፡፡ አት፡- "በሚፋጅ አሸዋ ውስጥ ኩሬ ይታያል' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ደረቅ መሬት እንደ ተጠማ ሰው ተደርጎ ተገልጾአል፡፡ አት፡- "ደረቅ መሬት' (ግዑዙን እንደ ሰው ማየት ተመልከት)
ይህ በደረቅ መሬት ምንጭ ይታያል ማለት ነው፡፡ የዚህ አረፍተ ነገር መሉ ትርጉም ግልጽ መሆን ይችላል፡፡ አት፡- "በጥማት መሬት የውኃ ምንጭ ይታያል' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህንን በኢሳይያስ 13፡22 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
በደረቅ አካባቢ የሚበቅሉ ተክሎች ናቸው፡፡
እነዚህ ቁጥሮች የእግዚአብሔርን ሕዝብ መፃኢ ክብር ገለጻ ይቀጥላሉ፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ቅዱስ መንገድ የሚል ስም ያለው አውራ ጎዳና በዚያ ይሆናል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህንን ቃል በኢሳይያስ 11፡16 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ይህ ንጹሐን ያልሆኑ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ እግዚአብሔር በመንፈሱ ተቀባይነት የሌለውና የረከሰ አድርጎ የሚቆጥረው ሰው በአካሉ ንጹሕ እንዳልሆነ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "ንጹሕ ያልሆኑ ሰዎች' ወይም "በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት የሌላቸው ሰዎች' (ስማዊ ቅጽልና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ በዚህ ስፍራ መሄድ መኖርን ያመልክታል፡፡ ይህ የተቀደሰ ሕይወት የሚኖርን ሰው ያመለክታል፡፡ የዚህ አረፍተ ነገር መሉ ትርጉም ግልጽ መሆን ይችላል፡፡ አት፡- "በተቀደሰ መንገድ የሚኖር' ወይም "የተቀደስ ሕይወት የሚኖር' (ፈሊጣዊ ንግግርና እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "ማንም በዚያ አያገኛቸውም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ያዳናቸውን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አት፡- "የዳኑቱ' ወይም "እግዚአብሔር ያዳናቸው' (ስማዊ ቅጽል ተመልከት)
"መቤዠት' ማለት "ማዳን' ማለት ነው፡፡ ይህ እግዚአብሔር ያዳናቸውን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ያዳናቸው እነርሱ' (ስማዊ ቅጽል ተመልከት)
ይህ የሰውን ራስ የሰው ሁለንተና ለማለት ይጠቀማል፡፡ አት፡- "ዘላለማዊ ደስታ ይኖራቸዋል' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
"ኀዘን' እና "ትካዜ' እንደሆኑት ሁሉ "ሐሤት' እና "ደስታ' የሚሉት ቃላት በመሠረቱ ትርጉማቸው አንድ ነው፡፡ በአንድነት የእንዚህን ስሜቶች ከፍተኛ ደረጃ መድረስ ያጎላሉ፡፡ (የሁለት ነገሮች ተመሣሣይነት ተመልከት)
ይህ አንድን ሰው በኃይል ለመቆጣጠር የመቻልን ሰብዓዊ ችሎታ ለእነዚህ ስሜቶች በመስጠት ሕዝቡ በሐሤትና በደስታ እንደሚጥለቀለቁ ይናገራል፡፡ አት፡- "በሐሤትና በደስታ ይጥለቀለቃሉ' (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየት ተመልከት)
የሰውን የመሮጥ ችሎታ ለእነዚህ ስሜቶች በመስጠት ሕዝቡ ከእንግዲህ ወዲያ ሐዘንተኞችና የሚተክዙ እንደማይሆኑ ይናገራል፡፡ አት፡- "ከእንግዲህ ወዲያ ሐዘንተኞችና የሚተክዙ አይሆኑም' (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየት ተመልከት)
"14 ዓመት' (የደረጃ ቁጥር ተመልከት)
የዚህን ንጉሥ ስም በኢሳይያስ 1፡1 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ይህ የአሦር ንጉሥ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ሰናክሬም ራሱንና ሠራዊቱን ይወክላል፡፡ አት፡- "ሰናክሬምና ሠራዊቱ … የተመሸጉ ከተሞችን ሁሉ ወጉ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ እትሞች ይህንን "ራፋስቂስ' ብለው ይተረጉሙታል፡፡ በአሦር የሠራዊት አመራሮች ከፍተኛ ማዕረግ ላለው ጥቅም ላይ የሚውል የአሦራውያን ቃል ነው፡፡
ከኢየሩሳሌም ደቡብ ምዕራብ የምትገኝ ከተማ ነች፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
የውኃ መተላለፊያ ሰው ሰራሽ ቦይ ወይም ዋሻ፡፡ ይህንን በኢሳይያስ 7፡3 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
አጣቢዎች፡- 1) ከበግ የተሸለተ የበግ ጸጉር የሚያጥብ ሰው፤ "የበግ ጸጉር አጣቢ' እርሻ ወይም 2) የቆሸሹ ልብሶችን የምታጥብ ሴት፤ "የልብስ አጣቢ እርሻ፡፡' ይህንን በኢሳይያስ 7፡3 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
የእነዚህን ሰዎች ስም በኢሳይያስ 22፡20 እንዴት እንደረጎምህ ተመልከት፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
የዚህን ሰው ስም በኢሳይያስ 22፡15 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
እነዚህ ሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
"ለኤልያቄም፣ ሳምናስ እና ዮአስ'
ለመተማመኛ በቂ ምክንያት የለውም በማለት ንጉሥ ሕዝቅያስን ለመገዳደር የአሦር ንጉሥ ይህን ጥያቄ ይጠይቃል፡፡ ይህ ጥያቄ በአሳብ ገላጭ አረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "ለመተማመኛ አስተማማኝ ምክንያት የለህም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
"ለሰልፍ የሆነ ምክርና ኃይል አለህ፡፡' "ለሰልፍ የሆነ … ኃይል' የሚለው ሐረግ በብዛቱ በቂ በኃይሉም በቂ የሆነ ሠራዊትንና የጦር መሣሪያ ያለው መሆንን ያመልክታል፡፡ አት፡- "ሰልፍ ለማድረግ በቂ ወታደራዊ ምክር፣ ኃያላን ሰዎችና የጦር መሣሪያ አለህ' (ምትክ ስም ተመልከት)
ለማመጽ ኃይል እንዳለው በማመኑ በሕዝቅያስ ላይ ለመሳለቅ የአሦር ንጉሥ እነዚህን ጥያቄዎች ይጠቀማል፡፡ ይህ ጥያቄ በአሳብ ገላጭ ዐረፍተ ነገርነት ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "በማንም ተማመንክ ምንም ለውጥ አያስከትልም፣ በእኔ ላይ ለማመጽ ድፍረት አይኖርህም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ከአሦር ንጉሥ ለሕዝቅያስ የተላከው መልእክት ይቀጥላል፡፡ ዋናው አዛዥ ለሕዝቅያስ ሰዎች መልእከቱን ይናገራል፡፡ (ኢሳይያስ 36፡4-5 ተመልከት)
በመቀጠል ወደ ሚናገረው የሕዝቅያስን ትኩረት ለመሳብ ሰናክሬም ይህን ቃል ይጠቀማል፡፡ አት፡- "ስማ'
በዚህ ስፍራ ግብጽ የሚለው የግብጽን ሠራዊት ያመለክታል፡፡ አት፡- "በግብጻውያን ሠራዊት መታመን' (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ በእነርሱ መታመኑ እንደማይረዳቸው ነገር ግን እንደሚጎዳቸው ለማጉላት የተቀጠቀጡ ሸምበቆ እንደሆኑ አድርጎ ስለ ግብጽ በተለይ ስለ ሠራዊቱና ስለ ፈርዖን ይናገራል፡፡ አት፡- "የተቀጠቀጠን ሸምበቆ ምርኩዝ አድርጎ እንደመሄድ ነው፡፡ ሰው ከተመረኮዘው ተሰብሮ በእጁ ይገባል ያቆስለውማል፡፡' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ሸምበቆ ሣር የሚመስል ረጅም፣ ቀጭን ግንድ ያለው ተክል ነው፡፡ ከተቀጠቀጠ ወይም ከተጎዳ ምንም ክብደት መሸከም አይችልም፡፡
ከየትኛውም ዓይነት የዛፍ ቅርንጫፍ የሚሠራ አንድ ሰው በሚሄድበት ጊዜ ለመደገፊያነት የሚጠቀምበት በትር ነው፡፡
ሕዝቡን ለማሞኘትና ሕዝቅያስ ባደረገው እግዚአብሔር ስለተቆጣ አይጠብቃችሁም ለማለት የአሦር ንጉሥ እነዚህ ጥያቄዎች ይጠቀማል፡፡ ይህ አሳብ ገላጭ ጥያቄ በአሳብ ገላጭ አረፍተ ነገርነት ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "እርሱ፣ ሕዝቅያስ የኮረብታ መስገጃዎቹንና መሠዊያዎቹን ያፈረሰበት ነው … ኢየሩሳሌም' ወይም "እርሱ፣ ሕዝቅያስ የኮረብታ መስገጃዎቹንና መሠዊያዎቹን በማፍረስ ያቃለለው ነው … ኢየሩሳሌም' (አሳብ ገላጭ ጥያቄና እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህ በቀጥታ እንዳልተወሰደ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ይሁዳ' እና ኢየሩሳሌም በውስጣቸው የሚኖረውን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡ አት፡- "ለይሁዳና ለኢየሩሳሌም ሕዝብ በኢየሩሳሌም በዚህ መሠዊያ ብቻ መስገድ እንዳለባቸው ነገራቸው' (በቀጥታ የተወሰደና በቀጥታ ያልተወሰደ ጥቅስ እና ምትክ ስም ተመልከት)
ለሕዝቅያስ ሰዎች በመናገር የአሦር ንጉሥ ለሕዝቅያስ የላከው መልእክት ይቀጥላል፡፡ (ኢሳይያስ 36፡4-5 ተመልከት)
"2000 ፈረሶች' (ቁጥሮች ተመልከት)
ዋናው አዛዥ ብዙ ወታደሮች እንደሌለው በማመልከት በሕዝቅያስና በሠራዊቱ ላይ መሳለቁን ይቀጥላል፡፡ (ምጸት ተመልከት)
ለሕዝቅያስ ሰዎች በመናገር የአሦር ንጉሥ ለሕዝቅያስ የላከው መልእክት ይቀጥላል፡፡ (ኢሳይያስ 36፡4-5 ተመልከት)
ዋናው አዛዥ በሕስቅያስና ሠራዊቱ ላይ መሳለቁን ይቀጥላል፡፡ በዚህ ወስጥ "አንተ' እያለ ሲናገር የሚያመለክው ሕስቅያስን ነው፣ በእውነቱ ግን የሚያመለክተው የሕዝቅያስን ሠራዊት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በአረፍት ነገርነት ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "ሠራዊትህ አንዱን አለቃ እንኳን ማሸነፍ አይችልም … ከባሪያዎቹ' (አሳብ ገላጭ ጥያቄና ምትክ ስም ተመልከት)
ዋናው አዛዥ በሕዝቅያስና በይሁዳ ሕዝብ ላይ ለመሳለቅ ሌላ ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ ጥያቄ በአረፍተ ነገርነት ሊጻፍ ይቻላል፡፡ አት፡- "በእግዚአብሔር ትእዛዝ ኢየሩሳሌምን ለማጥፋት ወደዚህ መጥቼአለሁ፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ)
በዚህ ስፍራ እግዚአብሔር የሚለው የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ያመለክታል፡፡ አት፡- "ያለ እግዚአብሔር ትእዛዝ' (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ ሕዝቡን መውጋትና በሚኖሩበት ቦታ ላይ ጥፋት ማድረስ ማለት ነው፡፡ አገር የሚለው በዚህ ሰፍራ ኢየሩሳሌምን ያመለክታል፡፡ አት፡- "በዚህ ሕዝብ ላይ ውጣ ምድራቸውን አጥፋ … ይህንን ሕዝብ ውጋ ምድራቸውን አጥፋ' (ምትክ ስም ተመልከት)
የእነዚህን ሰዎች ስም በኢሳይያስ 22፡20 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
የዚህን ሰው ስም በኢሳይያስ 22፡15 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
የዚህን ሰው ስምና ዋና አዛዥ የሚለውን ሐረግ በኢሳይያስ 36፡2-3 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
አልያቄም፣ ሳምናስና ዮአስ ራሳቸውን የዋናው አዛዥ አገልጋዮች እንደሆኑ አድርገው ይጠራሉ፡፡ ይህ አንድ ትልቅ ሥልጣን ያለውን ሰው በትህትና ማናገሪያ መንገድ ነው፡፡
አረሚን የተወሰነ የሰዎች ቡድን ስም ነው፡፡ አረማይክ የቋንቋቸው ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
በአንድ ሰው ጆሮ መናገር የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር ሊሰሙህ በሚችሉበት ቦታ ላይ መናገር ማለት ነው፡፡ አት፡- "በቅጥር ላይ ያሉ ሰዎች ሊሰሙን በሚችሉበት ቦታ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በቅጥሩ ላይ ቆመዋል ማለት ነው፡፡ የቅጥር ላይኛው ጫፍ ሰፊና ሰዎች ሊቀመጡና ሊቆሙ የሚችሉበት ቦታ ነው፡፡ የዚህ አረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም በይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት፡- "በቅጥሩ ላይ በቆሙት' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ዋናው አዛዥ መልእክቱ ለይሁዳ ሕዝብ ሁሉ አንደሆነ ለማጉላት ይህንን ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ ጥያቄ በአረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "በእርግጥ አለቃዬ ይህን መልእክት ለአንተና መስማት ለሚችሉ ሁሉ እናገር ዘንድ ልኮኛል፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ዋናው አዛዥ ስላቁን ለማጉላት ይህን ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ በአረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "ከአናንተ ጋር … ዘንድ ይህን ለሚሰሙ ሁሉ እናገር ዘንድ ጌታዬ ልኮኛል፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ይህ በጣም የሚያበሳጭ አሳብ ነው፡፡ ከተማይቱ በውጊያ ውስጥ ስለሆነች እና የሚበሉት ምንም ስለሌላቸው እነዚህን ነገሮች ለመብላት ይፈልጋሉ ማለቱ ነው፡፡ የዚህ አረፍተ ነገር ሙሉ አሳብ በይበልጥ ግልጽ ሊሆን ይችላል፡፡ አት፡- "ምንም የምተበሉት ስለሌላችሁ፣ እንደ እናንተ፣ በቅርቡ ኩሳቸውን ለመብላት ሽንታቸውንም ለመጠጣት ይፈልጋሉ፡፡' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ )
ይህን በኢሳይያስ 36፡2 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ይህ በአደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን በአሦር ንጉሥ እጅ አሳልፎ አይሰጣትም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"የንጉሥ እጅ' የሚለው ንጉሡ በሌሎች ላይ ያለውን ሥልጣን ያመለክታል፡፡ አት፡- "ንጉሥ በሌሎች ላይ ያለው ሥልጣን' (ምትክ ስም ተመልከት)
ዋናው አዛዥ ለይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይህ ፈሊጣዊ ንግገር እርስ በእርስ በሰላም ለመገናኘት ሕጋዊ ስምምነት ማድረግ ማለት ነው፡፡ አት፡- "ሰላም እንዲኖረን እንስማማ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግረ እጅ መስጠት ማለት ነው፡፡ አት፡- "ለእኔ እጃችሁን ስጡ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ የአሦር ንጉሥ ሠራዊቱን እንደራሱ አድርጎ ይናገራል፡፡ አት፡- "ሠራዊቴ እስኪመጣና እስኪወስድ' (ምትክ ስም ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው፣ ሁለቱም ምድሪቱ ምን ያህል የበለጸገች እንደምትሆን ለማጉላት ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህ ምድራቸው እንደ እህል ባሉ የተፈጠሮ ሀብቶች የተሞላች ነች ማለት ነው፡፡ አት፡- "የተትረፈረፈ እህል ያለባት ምድር … የተትረፈረፈ እንጀራ ያለባት ምድር' (ባለቤትነት ተመልከት)
ዋናው አዛዥ የአሦርን ንጉሥ መልእክት ለይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡ (ኢሳይያስ 36፡16 ተመልከት)
ዋናው አዛዥ በይሁዳ ሕዝብ ላይ ለመሳለቅ ይህን ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ ጥያቄ በአረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "ከአሦር … ከሕዝቦች አማልክት መካካል ማንም አላዳኗቸውም' (አሳብ ገለጭ ጥያቄ ተመልከት)
ንጉሥ በሌሎች ላይ ያለው ሥልጣን እንደ እጁ ተገልጾአል፡፡ አት፡- "ንጉሡ በሌሎች ላይ ያለው ሥልጣን' (ምትክ ስም ተመልከት)
ዋናው አዛዥ በይሁዳ ሕዝብ ላይ ለመሳለቅ ይህን ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች ሊጣመሩና በአረፍተ ነገር መልክ ሊጻፉ ይችላል፡፡ አት፡- "የሐማት፣ የአርፋድ፣ የሴፈርዋይ እና የሰማርያ አማልክት ሕዝባቸውን ከኃይሌ አላዳኗቸውም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
የእነዚህን ከተሞች ስም በኢሳይያስ 10፡09 ባደረኸው መሠረት ተርጉም፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ዋናው አዛዥ በይሁዳ ሕዝብ ላይ ለመሳለቅ ይህን ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ ጥያቄ በአረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "ያዳነ አምላክ የለም … እግዚአብሔርም በኢየሩሳሌም ከእኔ ኃይል አያድናችሁም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
x
የእነዚህን ሰዎች ስም በኢሳይያስ 36፡03 ባደረግኸው መሠረት ተርጉም፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር በቤተ መንግሥት ቤተሰብ ጉዳዮች ሥልጣን ያለው ማለት ነው፡፡ አት፡- "በቤተ መንግሥቱ ላይ የተሾመ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ይህ ሐረግ በታሪኩ ወስጥ አስፈላጊ የሆነን ሁኔታ ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ቋንቋህ ይህን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ ልትጠቀምበት ትችላለህ፡፡ (አዲስ ሁኔታን ማስተዋወቅ ተመልከት)
ይህ የልቅሶና የጭንቀት ምልክት ነው፡፡ አት፡- "በጣም ተጨንቆ ስለነበር ልብሱን ቀደደ በማቅም ተሸፈነ' (የምልክት ተግባር ተመልከት)
የእነዚህን ሰዎች ስም በኢሳይያስ 36፡03 ባደረግኸው መሠረት ተርጉም፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር በቤተ መንግሥት ቤተሰብ ጉዳዮች ሥልጣን ያለው ማለት ነው፡፡ አት፡- "በቤተ መንግሥቱ ላይ የተሾመ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ የልቅሶና የጭነቀት ምልክት ነው፡፡ (የምልክት ተግባር ተመልከት)
በሕዝቅያስ የተላኩ ሰዎች ኢሳይያስን እንዲህ አሉት
እጅግ አስቸጋሪ በሆነ ጊዜ ውስጥ እንዳሉ ለማጉላት ይህ ማስተያየት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ አት፡- "ልጅ ለመወለድ ጊዜው እንድ ደረሰ ነገር ግን እናቲቱ ለመውለድ አቅም እንዳጣችበት አስፈሪ የሆነ ቀን ነው' (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ሕዝቅያስ በተዘዋዋሪ ሕዝቡ ከጸለየ ዋናው አዛዥ የተናገረውን እግዚአብሔር ሊሰማና ተግባራዊ ምላሽ ሊሰጥ ይችላል፡፡ የዚህ አሳብ ሙሉ ትርጉም በይበለጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት፡- "ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ከጸለይህ መልእክቱን ይሰማ ይሆናል' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህንን ሐረግ በኢሳይያስ 36፡2 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ሐረጉ ንጉሡ የዋናው አዛዥ ጌታ ነው ማለት ነው፡፡
በዚህ ስፍራ አምላክህ እግዚአብሔርም ስለ ሰማው ቃል የሚለው ሐረግ የአሦር ንጉሥ የተናገረውን ያመለክታል፡፡ የዚህ አሳብ ሙሉ ትርጉም በይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር አምላክህ የአሦርን ንጉሥ ስለ ተናገረው ነገር ይገሥጸዋል' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
እግዚአብሔር በሰማይ እንዳለ ለማጉላት ወደ እግዚአብሔር መጸለይ በዚህ መንገድ ተገልጾአል፡፡ ጸሎት ወደ ሰማይ ከፍ ሊደረግ እንደሚችል ቁስ ነገሮች ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "ጸልይ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በኢየሩሳሌም የቀሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አት፡- "እስከ አሁን በዚህ ላለን ለጥቂቶች' (ምትክ ስም ተመልከት)
"በላዩ መንፈስን አሰድዳለሁ' የሚለው ሐረግ አንድ የተወሰነ ውሳኔ እንዲወስን እግዚአብሔር ተጽእኖ ያደርግበታል ማለት ነው፡፡ በዚህ ስፍራ መንፈስ የሚለው ቃል ጠንካራ ዝንባሌ ወይም ስሜት ማለት ነው፡፡ አት፡- "የተወሰነ ዘገባ ሲሰማ ወደ ምድሩ እንዲመለስ ተጽእኖ አደርግበታለሁ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ይህ ቃል በመቀጠል ወደ ሚነገረው የሕዝቡን ትኩረት ለመሳብ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ አት፡- "ስሙ'
"በሰይፍ እንዲወድቅ' የሚለው ሐረግ ጠላቱ በሰይፍ ይገድለዋል የሚል ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "በገዛ ምድሩም፣ ጠላቶቹ በሰይፎቻቸው እንዲገድሉት አደርጋለሁ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
የዚህን ከተማ ስም በኢሳይያስ 36፡2 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
የዚህን ሰው ስም በኢሳያየስ 36፡1 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ይህ በደቡብ ይሁዳ የምትገኝ ከተማ ነች፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ቲርሐቅ የሰው ስም ነው፡፡ ለመዋጋት ዝግጁ እንዲሆኑ ሠራዊቱን አንቀሳቅሷል፡፡ የዚህ አሳብ ሙሉ ትርጉም በይበልጥ ግልጽ ሊሆን ይችላል፡፡ አት፡- "የኢትዮጵያ ንጉሥ ቲርሐቅ ሠራዊቱን አንቀሳቅሷል' (የስሞች አተረጓገም መንገድ እና እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
በዚህ ወስጥ "እርሱን' የሚለው ሰናክሬምን ይወክላል፡፡ በዚህ ስፍራ ሰናክሬም ሠራዊቱን ይወክላል፡፡ አት፡- "የሰናክሬምን ሠራዊት ሊዋጋ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እጅ' የሚለው ቃል የንጉሡን ወታደራዊ ኃይል ያመለክታል፡፡ አት፡- "የአሦር ንጉሥና ሠራዊቱ በኢየሩሳሌም አያሸንፉህም' (ምትክ ስምና አድራጊና ተደራጊ አንቀጽ ተመልከት)
ለሕዝቅያስ የተላከውን የአሦርን ንጉሥ መልእክት ይቀጥላል፡፡
በዚህ ስፍራ "ተመልከት' የሚለው ቃል በመቀጥል ለሚነገረው ተጨማሪ አጽንዖት ለመስጠት ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ አት፡- "በእርግጥ ሰምተሃል'
በሕዝቅያስና በሠራዊቱ ላይ ለመሳለቅ የአሦር ንጉሥ ይህን ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ በአረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "ስለዚህ አንተም አትድንም' ወይም "በእርግጥ አንተንም ማንም አያድንህም' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
x
በዚህ ስፍራ ራሳቸው እንደሰጡት ለማጉላት መልአክተኞቹ በእጃቸው ተወክለዋል፡፡ አት፡- "መልእክተኞቹ ሰጡት' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
የእግዚአብሔር ቤት በኢየሩሳሌም በከፍታ ስፍራ ላይ ስለነበረ፣ "ወደ ላይ' እንደሆነ ተነግሮአል፡፡
ደብዳቤውን በእግዚአብሔር ፊት ዘረጋው፡፡ በእግዚአብሔር ቤት መገኘት እግዚአብሔር ባለበት ከመሆን ጋር አንድ እንደሆነ ይታሰብ ነበር፡፡ ደብዳቤው ጥቅልል ስለሆነ መተርተርና መዘርጋት ነበረበት፡፡
ኪሩቤል በቃል ኪዳኑ ታቦት የስርየት መክደኛ ላይ የሚገኙ መሆናቸውን ግልጽ ማድረግ ይጠበቅብሃል፡፡ ብዙ ጊዜ የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎች እግዚአብሔር በላይ በሰማይ ዙፋኑ ላይ እንደሚቀመጥ ሁሉ የቃል ኪዳኑ ታቦት እግዚአብሔር እግሩን የሚያሳርፍበት የእግሩ መረገጫ እንደሆነ አደርገው ይናገራሉ፡፡ አት፡- "በቃል ኪዳኑ ታቦት ከኪሩቤል በላይ በዙፋንህ ላይ የምትቀመጥ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
"አንተ ብቻ አምላክ ነህ'
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር በመንግሥታት ሁሉ ላይ ሥልጣን ያለው መሆንና መግዛት ማለት ነው፡፡ አት፡- "በመንግሥታት ሁሉ ላይ ሥልጣን አለህ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ሁሉን ነገር ፈጥሮአል ማለት ነው፡፡ አት፡- "ሁሉን ፈጥረሃል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ሕዝቅያስ ወደ እግዚአብሔር መጸለዩን ይቀጥላል፡፡
ሕዝቅያስ ሰናክሬም የላከውን ደብዳቤ እያመለከተ ነው፡፡ ይህ ምን ማለት እንደሆነ ግልጽ መሆን አለበት፡፡ አት፡- "በላከው መልእክት' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ጆሮህን አዘንብል ወይም ራስህን መልስ፡፡ ይህ አንድን ነገር በተሻለ ሁኔታ ለመስማት ራስን መመለስ ማለት ነው፡፡
የዚህን ሰው ስም በኢሳይያስ 36፡1 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ይህ አጠቃላይነት ነው፡፡ ነገሥታቱ በቅርብ ያሉትን በዙ አገራትን አጥፍተዋል፣ ነገር ግን አገራትን ሁሉ ማለት አይደለም፡፡ አት፡- "ብዙ ሕዝቦችንና አገራቸውን' (ግነትና ማጠቃለያ ተመልከት)
ሕዝቅያስ ወደ እግዚአብሔር መጸለዩን ይቀጥላል፡፡
ሰዎች እነዚህን ጣዖታት በገዛ እጆቻቸው ሠሯቸው ስለዚህም ከንቱ ናቸው የሚለውን ያጎላል፡፡ አት፡- "ሰዎች ከእንጨትና ከድንጋይ የሠሯቸው ሐሰተኛ አማልክት ስለሆኑ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
"ከአሦር ንጉሥ ኃይል'
ይህ በመንግሥታት ውስጥ ያሉትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አት፡- "በመንግሥታት ውስጥ ያሉ ሕዝቦች ሁሉ' (ምትክ ስም ተመልከት)
"አንተ ብቻ እግዚአብሔር አምላክ ነህ'
ይህ መልእክቱን ለንጉሡ ለመስጠት መልእክተኛ ላከ ማለት ነው፡፡ አት፡- "መልእክቱን ለመስጠት አንድ ሰው ላከ' (ምትክ ስም ተመልከት)
"እግዚአብሔር ያለው'
"ስቃብሃለች' ወይም "ተሳልቃብሃለች'
እነዚህ ፈሊጣዊ ንግግር ናቸው፡፡ ሁለተም ሐረጎች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው፡፡ የከተማይቱ ሴት ልጅ ማለት በከተማይቱ የሚኖሩ ሰዎች ማለት ነው፡፡ ተመሣሣይ ሐረግ በኢሳይያስ 1፡8 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ አት፡- "የጽዮን ሰዎች … የኢየሩሳሌም ሰዎች' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በአሦር ንጉሥ ላይ ለመሳለቅ እግዚአብሔር እነዚህን አሳብ ገላጭ ጥያቄዎቸች ይጠይቃል፡፡ ይህ በአረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "አንተ እግዚአብሔርን ተገዳደርሃል ተሳድበሃልም፤ በእስራኤልም ቅዱስ ላይ ጮኸኻል፣ በትዕቢትም አድርገሃል፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ይህ የሰው ድምጽ ወደ ላይ ከፍ የሚድረግ ቁስ ነገር እንደሆነ አድርጎ ጮኾ መናገረን ያመልከትል፡፡ አት፡- "ጮኸሀል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ከሆንከው በላይ ራስህን አስፈላጊ እንደሆነ በመቁጠር ወደ አንድ ነገር በትዕቢት መመልክት ማለት ነው፡፡ አት፡- "በትዕቢት መመልከት ወይም በትዕቢት ማድረግ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ለአሦር ንጉሥ የሚተላለፈው የእግዚአብሔር መልእክት ይቀጥላል፡፡
ይህ መልእከት አስይዞ ወደ ሕዝቅያስ የላካቸውን አገልጋዮቹን ያመለክታል፡፡ ይህ በይበልጥ ግልጽ ሆኖ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አት፡- "በአገልጋዮችህ በላከው መልእክት' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
በዚሀ ስፍራ ሰናክሬም ብዙ ነገሮችን እንዳሸነፈ ስለራሱ ይናገራል፡፡ በእውነቱ ያሸነፋቸው በሚያዘው ሠራዊትና ሠረገሎች ነው፡፡ አት፡- "ሄደናል … እንቆርጣለን … እንገባለን … ቆፈርን … አደረቅን … በእግራችን' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
"የሊባኖስን ረጃጅም ዝግባዎች'
በዚህ ስፍራ "ፍሬያማ' የሚለው ቃል ደኑ ጥቅጥቅ ያለና ጤነኛ ዛፎች የሞሉበት መሆኑን ያመለክታል፡፡ አት፡- "እጅግ ፍሬያማ ወደ ሆነው ደኑ ውስጥም' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ሰናክሬም በግብጽ ወንዞች በኩል ሠራዊቱን ሲመራ እንዳደረቃቸው በመናገር ድሉንና የግብጽ ወንዞችን በማቋረጥ ያደረገውን ጉዞ አጋኖ ያቀርባል፡፡ አት፡- "ከእግሬ በታች ደረቅ እንደሆኑ አድርጌ በግብጽ ወንዞች ሁሉ በኩል ሠራዊቴን መራሁ' (ግነትና ማጠቃለያ ተመልከት)
እግዚአብሔር ለአሦር ንጉሥ የላከው መልእክት ይቀጥላል፡፡
ሰናክሬም አስቀድሞ የሚያውቃቸውን መረጃዎች ሊያሳስበው እግዚአብሔር ይህን አሳብ ገላጭ ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ በአረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይቻላል፡፡ አት፡- "በእርግጥ በጥንት ጊዜ … ሰምተሃል' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
የሰናክሬም ሠራዊት ያጠፏቸውን ከተሞች እንዲያጠፉ እግዚአብሔር አቅዶ ነበር፡፡ ይህ በይበልጥ ግልጽ ሆኖ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አት፡- "ሠራዊትህ ከተሞችን እንዲያጠፋና የፍርስራሽ ክምር እንዲያደርጋቸው አቅጄአለሁ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ጠንካራና በጽኑ የሚጠበቁ
ደካሞች
ትናንሽ ቁርጥራጮች ሆኖ መሰባበር፡፡ በእጅጉ ተስፋ ለመቁረጥ ጥቅም ላይ የሚውል ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እንዲሆን ማድረግ የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር አንድ የተወሰነ ነገር እንዲፈጸም ማድረግ ማለት ነው፡፡ አት፡- "እንዲሆን አደረግሁት ወይም እነዚህ ነገሮች እንዲሆኑ አደረግሁ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ከተሞቹን ከሣር ጋር በማስተያየት ከተሞቹ በአሦር ሠራዊት ፊት ምን ያህል ደካማና ለጉዳት የተጋለጡ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ አት፡- "ከተሞቹ በሠራዊትህ ፊት በእርሻ እንዳለ ሣር ደካሞች ናቸው፡፡ በሰገነት ላይ እንደ በቀለና በምሥራቅ ሞቃት ነፋስ እንደተለበለበ ሣር ደካሞች ናቸው፡፡' (ስዕለዊ ንግግር ተመልከት)
የምሥራቅ ነፋስ ከምድረ በዳ የሚነፈስ ሞቃትና ደረቅ ነፋስ ሲሆን በነፈሰም ጊዜ ተክሎች ይሞታሉ፡፡
ለአሦር ንጉሥ የተላከው የእግዚአብሔር መልእክት ይቀጥላል፡፡
ይህ የሕይወት እንቅስቃሴዎችን በሙሉ ያመለክታል፡፡ አት፡- "የምታደርገውን ሁሉ አውቃለሁ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"መቆጣት' የሚለው ቃል በማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እንዴት በእኔ ላይ ትቆጣለህ' (የነገር ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ የንጉሡ ትዕቢት የንጉሡን የትዕቢት ንግግር ያመለክታል፡፡ አት፡- "የትዕቢት ንግግርህ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ የንጉሡ ንግግር ወደ ጆሮው ጉዞ እንዳደረገ አንድ ነገር እግዚአብሔር የንጉሡን ንግግር እንደሰማ ይናገራል፡፡ አት፡- "በትዕቢት ስትናገር ሰምቼአለሁ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ሰው እንስሳትን ለመምራት ስናጋና ልጓም ይጠቀማል፡፡ ይህ እግዚአብሔር ንጉሡን እንደ እንሰሳ በስናጋና በልጓም እንደሚቆጣጠረው አድርጎ እግዚአብሔር ንጉሡን እንደሚቆጣጠረው ይናገራል፡፡ አት፡- "ሰው እንሰሳውን ስናጋን በአፍንጫው፣ ልጓምን በአፉ በማድረግ እንደሚቆጣጠረው እቆጣጠርሃለሁ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ንጉሡ ወደ ገዛ ትውልድ አገሩ እንዲመለስ እንደሚደረግ ያመለክታል፡፡ ይህ ምን ማለት እንደሆነ በይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት፡- "ወደ ገዛ አገርህ እንድትመለስ አስገድድሃለሁ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
እግዚአብሔር ወደ ሕዝቅያስ የላከው መልእክት ይቀጥላል፡፡ (ኢሳይያስ 37፡21 ተመልከት)
"ሕዝቅያስ፣ ለአንተ ምልክት' በዚህ ስፍራ "አንተ' ነጠላ ቁጥር ሲሆን ሕዝቅያስን ያመልክታል፡፡ (የ"አንተ' ልዩ ልዩ አጠቃቀሞች ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "አንተ' ብዙ ቁጥር ሲሆን የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ (የአንተ ልዩ ልዩ አጠቃቀሞችን ተመልከት)
ይህ ሕዝቡ የሚበላውን ያመለክታል፡፡ ትበላላችሁ የሚለው ቃል ከቀደመው ሐረግ ጋር ተያያዞ ሊታይ ይገባል፡፡ አት፡- "በሁለተኛው ዓመት የበቀለውን ትበላላችሁ ወይም በሚቀጥለው ዓመት የበቀለውን ትበላላችሁ' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ እና የደረጃ ቁጥር ተመልከት)
"ከዚያ በወፍ ዘራሽ የበቀለውን' ወይም "በወፍ ዘራሽ የበቀለውን'
እግዚአብሔር ለሕዝቅያስ የላከው መልእክት ይቀጥላል፡፡
ቅሬታ የተቀረው ከሄደ በኋላ የተረፈው የአንድ ነገር ክፍል ነው፡፡ በዚህ ስፍራ በይሁዳ የቀሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡
በዚህ ስፍራ "የይሁዳ ቤት' የሚለው ትውልዱን ያመለክታል፡፡ አት፡- "የይሁዳ ትውልድ' (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ ሥር እንደሚሰድዱና ፍሬ እንደሚያፈሩ ተክሎች የይሁዳ ሰዎች ባለጸጎች እንደሚሆኑ ይናገራል፡፡ አት፡- "ሥር እንደሚሰድድና ፍሬ እንደሚያፈራ ተክል ባለጸጎች ይሆናሉ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሣሣይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን የዳኑትን የሕዝቡን ቅሬታዎች ለማጉላት በአንድነት ጥቅም ላይ የዋሉ ናቸው፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ከቅንዓቱ የተነሣ አንድ ነገር ማድረጉን ቅንዓቱ ራሱ በእውነቱ ያን ድርጊት እንደፈጸመ አድርጎ ይናገራል፡፡ አት፡- "ከቅንዓቱ የተነሣ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ይህን ያደርጋል' ወይም "የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ከቅንዓቱ የተነሣ ይህን ያደርጋል' (ምትክ ስም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ የአሦር ንጉሥ ራሱንና ሠራዊቱን ሁለቱንም ያመለክታል፡፡ አት፡- "ሠራዊቱ አይመጣም … አይመጡም' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
"በጋሻዎችም'
ከተማን በተሻለ ለማጥቃት አንድን ሰራዊት የሚረዳ በአንድ ከተማ ቅጥር ትይዩ የሚገነባ ትልቅ የአፈር ድልድል
በዚህ ስፍራ የአሦር ንጉሥ ራሱንና ሠራዊቱን ሁለቱንም ያመለክታል፡፡ አት፡- "ይመጣሉ … አይገቡም' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ያወጅውን እርግጥኝነት ለመግለጽ እግዚአብሔር በስሙ ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ እንደ ኢሳይያስ 30፡1 ተርጉም፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ያወጀው ይህ ነው' ወይም "ይህ እኔ፣ እግዚአብሔር ያወጅኩት ነው' (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሦሥተኛ መደብ ተመልከት)
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል፡፡ ስለ እኔም ስለ ባሪያዬም ስለ ዳዊት ለእኔና ለባሪያዬ ለዳዊት ነገሮች የተሻሉ ይሆኑ ዘንድ
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር መግደል ማለት ነው፡፡ አት፡- "ግድያ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
"አንድ መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ ወታደሮች' (ቁጥሮች ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ሰናክሬም ራሱንና ሠራዊቱን ሁለቱንም ያመለክታል፡፡ ሁሉም እስራኤልን ለቀቁ ወደ አሦር ወደ ቤት ተመለሱ፡፡ ሰናክሬም ወደ ነነዌ ከተማ ተመለሰ፡፡ አት፡- "ሰናክሬምና ሠረዊቱ እስራኤልን ለቀቁ ወደ ቤትም ሄዱ፤ ሰናክሬምም በነነዌ ቆየ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
የዚህን ሰው ስም በኢሳያያስ 36፡1 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
"ሰናክሬም እየሰገደ እያለ'
ይህ የሐሰተኛ አምላክ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ይህ አንተ ከሞትክ በኋላ ምን ማድረግ እንዳለባቸው እንዲያውቁ ቤተ ሰብህንና በጉዳዮችህ ላይ ኃላፊነት የተሰጣቸውን ሰዎች አዘጋጅ ማለት ነው፡፡ ይህ በይበልጥ ግልጽ ሆኖ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "ከሞትህ በኋላ እንዲያደርጉት የምትፈልገውን ነገር በቤተ መንግሥትህ ላሉ ሰዎች መንገር አለብህ፡፡' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ፈሊጣዊ ንግግሩ ማስታወስ ማለት ነው፡፡ አት፡- "አስታውስ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ በዚህ ስፍራ መሄድ ማለት መኖር ማለት ነው፡፡ ሐረጉ እግዚአብሔርን ደስ በሚያሰኝ መንገድ መኖር ማለት ነው፡፡ አት፡- "በፊትህ በታማኝነት ኖሬአለሁ' ወይም "በታማኝነት አገልግዬሃለሁ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ልብ የአንድን ሰው ፈጽሞ መሰጠትን የሚወክለውን የውስጥ ማንነትን ያመለክታል፡፡ አት፡- "በውስጥ ማንነቴ ሁሉ' ወይም "ፍጹም በሆነ መሰጠቴ' (ምትክ ስም ተመልከት)
የእግዚአብሔር እይታ የእግዚአብሔርን ፍርድ ወይም ምዘና ይወክላል፡፡ አት፡- "ደስ የሚያሰኝህን' ወይም "አንተ መልካም ነው ያልከውን' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ ጥቅም ላይ የሚውል ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ይህን መልእክት ተናገረ' ወይም "እግዚአብሔር እነዚህን ቃላት ተናገረ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ አድማጩን በመቀጠል ለሚነገረው ነገር ትኩረት እንዲሰጥ ለመጠየቅ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ አት፡- "ስማ'
"15 ዓመት' (ቀጥሮች ተመልከት)
በዚህ ስፍራ የንጉሥ "እጅ' የሚለው ኃይሉን ያመለክታል፡፡ አት፡- "የአሦር ንጉሥ ኃይል' (ምትክ ስም ተመልከት)
እግዚአብሔር ለሕዝቅያስ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እግዚአብሔር በመቀጠል ወደ ሚነገረው ነገር የአድማጩን ትኩረት ለመሳብ ይህንን ቃል ይጠቀማል፡፡ "ስማ'
እነዚህ ደረጃዎች በዚህ መንገድ የተጠቀሱት አካዝ ንጉሥ በነበረ ጊዜ ስለተገነቡ ነው፡፡ ይህን መረጃ በይበልጥ ግልጽ ማድረግ ትችላለህ፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
"ከማርጀቴ አስቀድሞ፡፡' ይህ ከማርጀት በፊት በመካከለኛ እድሜ ላይ መሞትን ያመለክታል፡፡
ይህ ሲኦል መንግሥት እንደሆነና አንድ ሰው የሚገባበት በሮች እንዳሉት አድርጎ ስለመሞት ይናገራል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ዘመኔን ሁሉ ከመኖሬ በፊት ወደ መቃብር እሄዳለሁ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ሕያዋን የሚለው አሁን በሕይውት ያሉትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አት፡- "ሰዎች በሕይወት በሚኖሩበት ምድር' ወይም "ሰዎች በሕይወት በሚኖሩበት በዚህ ዓለም' (ስማዊ ቅጽ ተመልከት)
ሕዝቅያስ የተጻፈ ጸሎቱን ይቀጥላል፡፡
ይህ እረኛ ድንኳኑን ከመሬት ከሚያስወግድበት መንገድ ጋር በማስተያየት እግዚአብሔር የሕዝቅያስን ሕይወት በፍጥነት እንደሚፈጽመው ይናገራል፡፡ አት፡- "እረኛ ድንኳኑን እንደሚሸክፍና ተሸክሞ እንደሚሄድ እግዚአብሔር ሕይወቴን ከእኔ ፈጥኖ ይወስዳታል፡፡' (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ሕይወቴን ወሰዳት' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ ሸማኔ ልብሱን ከመጠቅለያው ከሚቆርጥበትና ከሚጠቀልልበት መንገድ ጋር በማስተያየት እግዚአብሔር የሕዝቅያስን ሕይወት በፍጥነተ እንደሚፈጽመው ይናገራል፡፡ አት፡- "ሲጨረስ ሸማኔ ልብሱን ከመጠቅለያው እንደሚቆርጥ፣ ሕይወቴን በፍጥነት ትፈጽማታለህ' (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ውስጥ "አንተ' የሚለው ነጠላ ቁጥር ነው እግዚአብሔርንም ያመልክታል፡፡ (የ "አንተ' ልዩ ልዩ አጠቃቀሞች ተመልከት)
ልብስ ለመሥራት ክሮችን ለማጠላለፍ የሚያገለግል መሣሪያ ነው፡፡
በአንበሶች ከተበጫጨቀ ሰውነት ጋር እያስተያየ ሕዝቅያስ በከፍተኛ ስቃይ ውስጥ መሆኑን ይናገራል፡፡ አት፡- "ስቃዬ በአንበሶች እንደተበጫጨቅሁ ዓይነት ነበር' (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ሕዝቅያስ የተጻፈ ጸሎቱን ይቀጥላል፡፡
ሁለቱም ሐረጎች ተመሣሣይ ነገር ይናገራሉ፣ የሕዝቅያስ ጩኸቶች ምን ያህል አሳዛኝ አንደሆነም ያጎላሉ፡፡ ጨረባና ርግብ የወፍ ዓይነት ናቸው፡፡ አት፡- "ጩኸቶቼ አሳዛኝ ናቸው–የጨረባ ጫጫታና የርግብ ማጉተምተም ዓይነት ድምጽ ያሰማሉ' (አጓዳኝነትና ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ወደ አንድ ነገር መመልከቱን ለማጉላት "ዓይኖቼ' በማለት ወደ ራሱ ያመለክታል፡፡ አት፡- "እኔ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር እንዲረዳው ሕዝቅያስ ወደ ሰማይ መመልከቱን ያመለክታል፡፡ የዚህ አሳብ ሙሉ ትርጉም በይበልጥ ግልጽ መሆን ይችላል፡፡ አት፡- "ከሰማይ የሚመጣ እርዳታ እጠብቃለሁ' ወይም "እንድትረዳኝ እጠብቅሃለሁ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "በሽታዬ አስጨንቆኛል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ሕዝቅያስ ምንም የሚለው እንዳልቀረው ለማጉላት ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ በአረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "የምናገረው የቀረኝ ምንም ነገር የለኝም' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ በዚህ ስፍራ እሄዳለሁ የሚለው አኗኗሩን ያመለክታል፡፡ አት፡- "በትህትና እኖራለሁ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
"ምክንያቱም ሐዘንን ጠግቤአለሁና' ወይም "ምክንያቱም በጣም አዝኜአለሁና'
ሕዝቅያስ የተጻፈ ጸሎቱን ይቀጥላል፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ሕይወቴን መልስህ ትሰጠኝ እንደሆነ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ሕዝቅያስ አልሞተም ነገር ግን እያጣጣረ ነበር፡፡ ይህ እግዚአብሔር ከጣር እንዳዳነው ያመልክታል፡፡ የዚህ አሳብ ሙሉ ትርጉም በይበልጥ ግልጽ መሆን ይችላል፡፡ አት፡- "ከጣርና ወደ ጥፋት ጉድጓድ ከመውረድ' ወይም "ስለዚህ አልሞትኩም' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልሆነ መረጃ)
ሕዝቅያስ፣ እግዚአብሔር ኃጢአቱን ይቅር ማለቱን እግዚአብሔር ወደ ኋላው እንደወረወረውና እንደረሳው ቁስ ነገር አድርጎ ይናገራል፡፡ አት፡- "ኃጢአቴን ሁሉ ይቅር ብለሃልና ከእንግዲህም ወዲያ አታስበውምና' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ሕዝቅያስ የተጻፈ ጸሎቱን ይቀጥላል፡፡
በዚህ ስፍራ "ሲኦል' እና "ሞት' የሚሉት የሞቱ ሰዎችን ያመለክታሉ፡፡ አት፡- "በሲኦል ያሉ አያመሰግኑህምና፣ የሞቱ ሰዎችም አያከበሩህም' (ምትክ ስም ተመልከት)
"ወደ መቃብር የሚወርዱ'
"በታማኝነትህ ተስፋ አይኖራቸውም፡፡' በዚህ ውስጥ "አንተ' የሚለው ነጠላ ቁጥር ሲሆን እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ (የ "አንተ' ልዩ ልዩ አጠቃቀሞች ተመልከት)
የሞተ ሰው ሳይሆን ሕያው ሰው ብቻ፣ ለእግዚአብሔር ምስጋና ማቅረብ ይችላል የሚለውን ለማጉላት ሕዝቅያስ ይህን ሐረግ ይደግማል፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
ሕዝቅያስ የተጻፈ ጸሎቱን ይቀጥላል፡፡
ይህ ከሞት ጣር መዳኑን ያመለክታል፡፡ በይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት፡- "ከሞት ጣር ያድነኛል' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ)
በዚህ ውስጥ እኛ የሚለው ሕዝቅያስንና የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ (አካታች "እኛ' ተመልከት)
ይህ ቃል በዋናው ታሪክ አቅጣጫ ውስጥ መቋረጥን ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ይህ ስለ ሕዝቅያስና ኢሳይያስ ታሪካዊ ዳራ መረጃ ይሰጣል (ታሪካዊ ዳራ መረጃ ተመልከት)
የሕዝቅያስ ባሮች ይለብጡት
ይህ ለቅባትነት ጥቅም ላይ ይውል ነበር፡፡ ይህ ምን ማለት እንደሆነ በይበልጥ ግልጽ መሆን ይችላል፡፡ አት፡- "የተፈጨ የበለስ ቅባት ተጠቀሙ' (እንደሚታወቅ ታሳበ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልሆነ መረጃ ተመልከት)
ያመረቀዘ ቆዳ ላይ የሚገኝ ሕመም የሚሰማበት አካባቢ
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ይህ በይበልጥ ግልጽ መሆን ይችላል፡፡ አት፡- "የንጉሡ መልእክተኞች በደረሱ ጊዜ፣ ሕዝቅያስ ባመጡት ነገር ደስ ተሰኘ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የሚደረግ እውቀትና ግልጽ ያልሆነ መረጃ ተመልከት)
"ያሉትን ውድ ነገሮች ሁሉ ለመልእክተኞቹ አሳያቸው'
ነገሮች የሚጠበቁበት ሕንፃ
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "በግምጃ ቤቱ የነበረውን ነገር ሁሉ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ሁሉን ነገር አላሳየም፣ ነገር ግን ሕዝቅያስ ብዙ ነገር ለማሳየቱ ትንሽ ግነት ነው፡፡ ደግሞም ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ሕዝቅያስ በቤቱና በቤተ መንግሥቱ የሚገኙትን ነገሮች ሁሉንም ማለት በሚቻል ደረጃ አሳያቸው' (ድርብ አሉታዊና ግነትና ማጠቃለያ ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ዐረፍት ነገሮች የሚናገሩት አንድ ነገር ሲሆን ሕዝቅያስ ለሰዎቹ ምን ያህል እንዳሳያቸው ለማጉላት ተያይዘው ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
ሕዝቅያስ ብዙ ነገር አሳይቶአቸዋል፣ ነገር ግን ይህ ማለት በግድ በቤተ መንግሥቱ ያለውን ሁሉ ማለት ባለመሆኑ የጅምላ ንግግር ነው፡፡ (ግነትና ማጠቃለያ ተመልከት)
ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "በቤተ መንግሥቴ የሚገኙትን ውድ ነገሮች ሁሉ አሳየኋቸው' (ድርብ አሉታዊ ተመልከት)
ይህን ሐረግ በኢሳይያስ 1፡9 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
"መልእክት'
በመቀጠል ወደ ሚነገረው ነገር የሕዝቅያስን ትኩረት ለመሳብ ይህ ቃል በዚህ ስፍራ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ "ስማ'
ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- የጠላት ሠራዊት በቤተ መንግሥትህ የሚገኘውን ነገር ሁሉ … ወደ ባቢሎን በወሰደ ጊዜ (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ኢሳይያስ የእግዚአብሔርን መልእከት ለሕዝቅያስ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
"ልጆችህ
"ባቢሎናውያን ይወስዷቸዋል'
አጽናኑ የሚለው ቃል አጽንዖት ለመስጠት ተደግሞአል፡፡
በዚህ ውስጥ "አናንተ' የሚለው የእግዚአብሔርን ሕዝብ እንዲያጽናኑ ነቢዩ የሚነግራቸውን ሰዎች ያመለክታል፡፡ (የ "አንተ' ልዩ ልዩ አጠቃቀሞች ተመልከት)
ነቢዩ ስለ ኢየሩሳሌም እግዚአብሔር ይቅር እንዳላት ሴት አድርጎ ይናገራል፡፡ ኢየሩሳሌምም በከተማይቱ ውስጥ የሚኖሩትን ሰዎች ትወክላለች፡፡ አት፡- "ለኢየሩሳሌም ሕዝብ በፍቅር ልብ ተናገሩ' (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየትና ምትክ ስም ተመልከት)
በዚህ ውስጥ የሚገኘው ተውላጠ ስም ኢየሩሳሌምን ያመልከታል፣ ነገር ግን "የኢየሩሳሌም ሕዝብ' እንደ አማራጭ ትርጉም ከተወሰደ ሊቀየር ይችላል፡፡ አት፡- "አውጁላቸው … ጦርነታቸው … ኃጢአታቸው … ተቀብለዋል … ኃጢአታቸው' (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሦሥተኛ መደብ ተመልከት)
"ጦርነት' የሚለው ቃል ሊያመለክታቸው የሚችሉ ትርጉሞች 1) ወታደራዊ ውጊያ ወይም 2) የግዳጅ የጉልበት ሥራ፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ኃጢአትዋን ይቅር አላት' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "እጅ' የሚለው እግዚአብሔርን ራሱን ይወክላል፡፡ አት፡- "ከእግዚአብሔር' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
ድምጽ የሚለው "ቃል' የሚጮኸውን ሰው ይወክላል፡፡ አት፡- "የሚጮኽ ሰው' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተጓዳኝ ሲሆኑ በመሠረቱ የሚናገሩትም አንድ ዓይነት ነገር ነው፡፡ ለአግዚአብሔር እርዳታ የሕዝቡ ራሱን ማዘጋጀት እንዲሄድበት ለእግዚአብሔር መንገድ ማዘጋጀት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (አጓዳኝነትና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህንን ቃል በኢሳይያስ 35፡1 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
እነዚህ ሐረጎች ሕዝቡ እንዴት ለእግዚአብሔር ጎዳና ማዘጋጀት እንዳለባቸው ያብራራሉ፡፡ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጹ ይችላል፡፡ አት፡- "ሸለቆውን ሁሉ ከፍ አድርጉ፣ ተራራውንና ኮረብታውን ሁሉ ዝቅ አድርጉ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ሸለቆውን ከተቀረው መሬት ጋር የተስተካከለ ማድረግ ሸለቆውን ከፍ ማድረግ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "ሸለቆው ሁሉ ይሞላል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እነዚህ ሐረጎች ሕዝቡ እንዴት ለእግዚአብሔር ጎዳና ማዘጋጀት እንዳለባቸው ያብራራሉ፡፡ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አት፡- "ጠማማውን መሬት አቃኑ፣ ስርጓጉጡንም ቦታ ሜዳ አድርጉ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ እና መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ክብሩን ይገልጻል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
"አፍ' የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ራሱን ይወክላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ተናግሮአልና' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
"ሣር' የሚለው ቃል ሕዝቡን ያመለክታል፡፡ ሁለቱም ፈጥነው ስለሚሞቱ ተናጋሪው ሰዎች እንደ ሣር እንደሆኑ ይናገራል፡፡ አት፡- "ሰው ሁሉ እንደ ሣር ነው' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ተናጋሪው ሕዝቡ ለኪዳናቸው ያላቸውን ታማኝነት ከአበቦች ማበብና ፈጥኖ መሞት ጋር ያስተያያል፡፡ "ታማኝነት' የሚለው የነገር ስም "ታማኝ' በሚል ሊገልጽ ይችላል፡፡ "የኪዳን ታማኝነት' የሚለውን በኢሳይያስ 16፡5 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ አት፡- "የሜዳ አበባ ፈጥኖ እንደሚሞት ለኪዳን ታማኝ መሆንን ፈጥነው ያቆማሉ' (ዘይቤአዊ ንግግርና የነገር ስም ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) የኪዳን ታማኝነት ወይም 2) ውበት
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) "እግዚአብሔር እስትንፋሱን ሲያነፍስበት' ወይም 2) "እንዲነፍስበት እግዚአብሔር ነፋስ ሲልክ፡፡'
ሁለቱም ፈጥነው ስለሚሞቱ ተናጋሪው ሰዎች ሣር እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ቃሉ ለዘላለም ጸንቶ እንደሚኖር አድርጎ እግዚአብሔር የተናገረው ለዘላለም እንደሚኖር ተናጋሪው ይናገራል፡፡ (ሰስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ከተራራ ጫፍ የምሥራች የምታወጅ መልእክተኛ እንደሆነች አድርጎ ጸሐፊው ስለ ጽዮን ይናገራል፡፡ (ግዑዝ ነገርን እንደ ሰው ማየት ተመልከት)
የሚያውጁትን ብዙ ሰዎች መስማት እንዲችሉ መልእክተኞች እንደ ተራራ ባለ ከፍ ባለ መሬት ላይ ብዙ ጊዜ ይቆማሉ፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ይህ በጽዮን የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አት፡- "እናንተ የጽዮን ሰዎች' (ምትክ ስም ተመልከት)
ጸሐፊው ኢየሩሳሌም የምስራች የምታውጅ መልእክተኛ እንደሆነች አድርጎ ይናገራል፡፡ (ግዑዝ ነገር እንደ ሰው ማየትን ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ክንድ የእግዚአብሔርን ኃይል ይወክላል፡፡ አት፡- "በታላቅ ኃይል ይገዛል' (ምትክ ስም ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ ተመሣሣይ ነገር ይናገራሉ፡፡ ያዳናቸው እነርሱ ዋጋው ናቸው፡፡ አት፡- "ያዳናቸውን እንደ ዋጋው ከራሱ ጋር ያመጣቸዋል' (አጓዳኝነት ተመልከት)
ጸሐፊው የእግዚአብሔር ሕዝብ በጎች እግዚአብሔር ደግሞ እረኛቸው እንደሆነ ይናገራል፡፡ አት፡- "እረኛ መንጋውን እንደሚመግብ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ይጠነቀቃል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ አሳብ ገላጭ ጥያቄ አሉታዊ ምላሽ ይጠብቃል እንዲሁም እግዚአብሔር ብቻ እነዚህን ነገሮች ማድረግ በመቻሉ ላይ አጽንዖት ያደርጋል፡፡ አት፡- "እንዲሁም ተራሮችን በሚዛን … ማንም የለም ነገር ግን እግዚአብሔር መዘናቸው' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
እግዚአብሔር በውቂያኖሶች ውስጥ ምን ያህል ውኃ እንዳለ ማወቁ እግዚአብሔር ውኃን በእጁ እንደያዘ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"ስንዝር' እጅ እስከ መጨረሻ ሲዘረጋ በአውራ ጣትና በትንሹ ጣት መካከል ያለ የርዝመት መለኪያ ነው፡፡ እግዚአብሔር የሰማይን ርዝመት ማወቁ በእጁ እንደለካ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር በመሬት ላይ ምን ያህል አፈር እንዳለ ማወቁ በቅርጫት ውስጥ እንደያዘው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር የተራሮች ክብደታቸው ምን ያህል እንደሆነ ማወቁ በሚዛን እንደ መዘናቸው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
የእግዚአብሔርን ልዩ መሆን ለማጉላት ኢሳይያስ ጥያቄዎችን መጠቀሙን ይቀጥላል፡፡ (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
ይህ አሳብ ገላጭ ጥያቄ አሉታዊ ምላሽ ይጠብቃል፣ ማንም እነዚህን ነገሮች ማድረግ እንደማይችል አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አት፡- "ማንም የእግዚአብሔርን አእምሮ አላወቀም፣ ወይም አማካሪው ሆኖ አላስተማረውም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "አእምሮ' የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን አሳብ ብቻ ሳይሆን ፍላጎቱንና ገፊ ምክንያቶቹን ጭምር ያመለክታል፡፡
ይህ አሳብ ገላጭ ጥያቄ አሉታዊ ምላሽ ይጠብቃል፣ ማንም መቼም ይህን ማድረግ እንደማይችል አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አት፡- "ነገሮችን በትክክለኛ መንገድ እንዲያደርግ ማንም አላስተማረውም፡፡ ማንም እውቀትን አላስተማረውም፡፡ የማስተዋልን መንገድ ማንም አላስተማረውም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
እነዚህ ቃላት በሚከተለው ላይ አጽንዖት ይጨምራሉ፡፡
ነቢዩ፣ አሕዛብ ለእግዚአብሔር ምን ያህል ትንሽና እዚህ ግቡ የማይባሉ መሆናቸውን ለማጉላት ከውኃ ጠብታና ከትቢያ ጋር ያስተያያቸዋል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ገንቦ ውስጥ ጠብ ያለ የውኃ ጠብታ ወይም 2) ከገንቦው ወደ ወጪ ጠብ ያለ የውኃ ጠብታ
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር በሚዛን ላይ እንዳለ ትቢያ ይቆጥራቸዋል፡፡' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እርሱ እንደሌለ ነገር ይቆጥራቸዋል' (አድጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ከእግዚአብሔር ጋር የሚስተያይ ጣዖት እንደሌለ ለማጉላት ኢሳይያስ ሁለት ተመሣሣይ ጥያቄዎችን ይጠቀማል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔርን የምታስተያዩበት ማንም የለም፡፡ እርሱን የምታመሳስሉበት ጣዖት የለም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄና አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህ ብዙ ቁጥር ሲሆን የእግዚአብሔርን ሕዝብ ሁሉ ያመለክታል፡፡ (የ "አንተ' ልዩ ልዩ አጠቃቀሞች ተመልከት)
"ባለ ሙያ ቀርጾታል፣ ሌላኛው በወርቅ ለብጦታል የብሩንም ሰንሰለት አድርጎለታል'
ኢሳይያስ ለእግዚአብሔር ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እንደ ፈጣሪነቱ የእግዚአብሔርን ታላቅነት ሕዝቡ ማወቅ እንደሚገባቸው አጽንዖት ለመስጠት ኢሳይያስ እነዚህን ጥያቄዎች ይጠቀማል፡፡ አት፡- "እናንተ በእርግጥ አውቃችኋል ሰምታችኋልም! ከመጀመሪያው አንስቶ ተነግሮአችኋል፤ ምድር ከተመሠረተች ጀምሮ አስተውላችኋል!' (አሳብ ገላጭ ጥያቄና አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ከመጀመሪያው አንስቶ ሰዎች አላወሩላችሁምን?' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
ምድር እግዚአብሔር መሠረት የጣለላት ሕንፃ እንደሆነች አድርጎ እግዚአብሔር ምድርን እንደፈጠራት ነቢዩ ይናገራል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ምድርን ከፈጠረበት ጊዜ አንስቶ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር ምድርን መግዛቱን፣ እግዚአብሔር ከምድር ከፍ ብሎ ዙፋን ላይ እንደተቀመጠ አድርጎ ነቢዩ ይናገራል፡፡
ነቢዩ እግዘኢብሔር ሰዎችን የሚያይበትን መንገድ ሰዎች አንብጣን ከሚያዩበት መንገድ ጋር ያስተያያል፡፡ አንበጦች ለሰዎች ትንሽ እንደሆኑ እንዲሁ ሰዎች በእግዚአብሔር ፊት ትንሽና ደካማ ናቸው፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው፡፡ እግዚአብሔር ሰማያትን የፈጠረው በውሰጡ ለመኖር ድንኳን እንደሚተክል እንደሆነ አድርጎ ነቢዩ ይናገራል፡፡ አት፡- "ሰው በቀላሉ መጋረጃ እንደሚዘረጋ ወይም በውስጡ ለመኖር ድንኳን እንደሚተክል ሰማያትን ዘረጋ' (አጓዳኝነትና ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
"እግዚብሔር ዝቅ ያደርጋል'
አዳዲስ ተክሎች ሞቃታማ ነፋስ ሲነፍስባቸው እንደሚደርቁ አለቆች በእግዚአብሔር ፊት ተስፋ የሌላቸው እንደሆኑ ነቢዩ ይናገራል ፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ የሚናገሩት አንድ ነገር ሲሆን ተክሉ ወይም ዘሩ መሬት ውስጥ የተተከለበትን ነጥብ ያመለክታሉ፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "አንድ ሰው ወዲያው እንደተከላቸው … አንድ ሰው ወዲያው እንደዘራቸው' (አጓዳኝነትና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
አለቆችን እንደ ተክል እግዚአብሔርን ደግሞ እንዲጠወልጉ በሚያደርግ ነፋስ የገለጻቸው ስዕላዊ ንግግር በዚህ ዘይቤአዊ ንግግር ቀጥሏል፡፡ ነፋስ እብቅን ጠርጎ እንደሚወስድ የእግዚአብሔር የፍርድ ነፋስ የደረቁትን ተክሎች በቀላሉ ያስወግዳቸዋል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
የሚመስለው ማንም እንደሌለ ለማጉላት እግዚአብሔር ሁለት ተመሣሣይ አሳብ ገላጭ ጥያቄዎችን ይጠቀማል፡፡ አት፡- "እኔን ልታስተያዩ የምትችሉበት ማንም የለም፡፡ የምመስለው ማንም የለም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄና አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ነው የሚል ምላሽ የሚጠብቅ መሪ ጥያቄ ነው፡፡ አት፡- "እነዚህን ሁሉ ከዋክበት እግዚአብሔር ፈጠራቸው!' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ሰልፍ' የሚለው ቃል ወታደራዊ ሰልፍን ያመለክታል፡፡ ከዋክበቱ እግዚአብሔር እንዲገለጡ የሚያዝዛቸው ወታደሮች እንደሆኑ አድርጎ ነቢዩ ይናገራል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"የኃይሉ ታላቅነት' እና "የኃይሉ ብርታት' የሚሉት ሐረጎች የእግዘአብሔርን ኃይል የሚያጎሉ ሁለት ተመሣሣይ ነገሮችን ይመሠርታሉ፡፡ አት፡- "በታላቅ ኃይሉና በብርቱ ኃይሉ' (የሁለት ነገሮች ተመሳሳይነት ተመልከት)
አሉታዊው አሳብ አዎንታዊዉን ያጎላል፡፡ አት፡- "እያንዳንዱ ይኖራል' (ሁኔታን በማንበብ ላይ የተመሠረተ ትንቢት ተመልከት)
ጥያቄው እየተናገሩ ያሉትን መናገር እንደሌለባቸው ያጎላል፡፡ አት፡- "የእስራኤል ሕዝብ ሆይ … ፍርዴ … አትበል' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡ አት፡- "የእስራኤል ሕዝብ ሆይ ለምን ትላለህ' (የሁለት ነገሮች ተመሣሣይነት ተመልከት)
የእግዚአብሔር የሚሆንባቸውን አለማወቅ እግዚአብሔር የሚጓዙበትን መንገድ እንደማያይ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "የሚሆንብንን እግዚአብሔር አያውቅም' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ሌሎች በእኔ ላይ ስለሚያደርጉት ኢፍትሐዊ ነገር አምላኬ ግድ የለውም' ወይም 2) "አምላኬ ለእኔ ፍትሕን ለማድረግ ግድ የለውም'
ሕዝቡ የእግዚአብሔርን ታላቅነት ማወቅ እንዳለበት ለማጉላት ኢሳይያስ እነዚህን ጥያቄዎች ይጠቀማል፡፡ እነዚህን በኢሳይያስ 40፡21 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡ አት፡- "በእርግጥ ታውቃላችሁ ሰምታችኋልም' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
በምድር በጣም ሩቅ የሆኑ ቦታዎች ምድር የምታልቀበት ቦታዎች እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ እነዚህ ሐረጎች ስዕላዊ ንግግር ይፈጥራሉ በዳርቻዎችም መካከል ያሉትን ቦታዎች ሁሉ ያመለክታል፡፡ አት፡- "በጣም ሩቅ የሆኑ የምድር ቦታዎች' ወይም "መላው ምድር' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው እግዚአብሔርም ብርታት የሌላቸውን እንደሚያበረታ ያጎላሉ፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
"እግዚአብሔር ኃይል ይሰጣል'
የሕዝቡ ከእግዚአብሔር ኃይል መቀበል ሕዝቡ ንስር እንደሚበርር መብረር እንደቻለ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ንስር ብዙ ጊዜ ለብርታትና ለኃይል ምልክት ሆኖ ጥቅም ላይ የሚውል ወፍ ነው፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው፡፡ ከእግዚአብሔር ኃይል የተቀበሉ ሰዎች ሳይደክማቸው መሮጥና መሄድ እንደቻሉ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (አጓዳኝነትና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ወስጥ "እኔ' የሚለው እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡
ይህ በደሴቶችና አዋሳኝ መሬቶች ወይም ከሜዲትራኒያን ባሕር ማዶ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ (ምትክ ስምና በስፍራው ለሌለ ወይም እንደ ሰው ለተወሰደ ግዑዝ ነገር መናገር ተመልከት)
ይህንን ሐረግ በኢሳይያስ 40፡31 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው፡፡ ሁለተኛው ለመጀመሪያው ምክንያትን ያቀርባል፡፡ አት፡- "ይናገሩና ከእኔ ጋር ይከራከሩ ዘንድ ይቅረቡ' (አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህንን ገዢ ከምሥራቅ ድል አድራጊ አድርጎ ያስነሣው እርሱ እንደሆነ ለማጉላት እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ አት፡- "ይህን ኃያል ገዢ ከምሥራቅ የጠራሁት በመልካሙ አገልግሎቴም ላይ የሾምኩት እኔ ነኝ' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
"አሕዛብን አሳልፌ ሰጠሁት' ወይም "እነዚህን ነገሮች ያደረገ እርሱ አሕዛብን አሳልፎ ሰጠው'
እነርሱን ትቢያና የተጠረገ እብቅ እንዳደረገ መነገሩ የእነዚህ ሕዝቦች ሰዎች የሠሩትን ሁሉ ፈጽሞ ለማጥፋቱ ስዕላዊ ንግግርና ግነት ነው፡፡ ከምሥራቅ የሆነው የእርሱ ሠራዊት አሕዛብን ድል ይነሣሉ በቀለሉም ይበትኑአቸዋል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር፣ ዘይቤአዊ ንግግርና ግነትና ማጠቃለያ ተመልከት)
እግዚአብሔር ለደሴቶችና ለአሕዛብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
"ከምሥራቅ የሆነው ገዢ አሕዛብን አሳደዳቸው'
ሊሆኑ የሚችሉ ትርገሞች 1) ይህ እግሮቹ ላመል መሬቱን እንደሚነኩ ተደርጎ እርሱና ሠራዊቱ በጣም በፍጥነት መሄዳቸው የተነገረበት ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "በታላቅ ፍጥነት በሚሄድበት መንገድ' ወይም 2) "እግር' የሰውን ሁለንተና ይወክላል፣ ሐረጉም መንገዱ ከዚህ በፊት ያልሄዱበት መንገድ እንደሆነ ያመልክታል፡፡ አት፡- "አስቀድሞ ባልሄደበት መንገድ' (ስዕላዊ ንግግርና ተለዋጭ ስም ተመልከት)
እነዚህን ነገሮች ያደረገ እርሱ እንደሆነ ለማጉላት እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ አት፡- "እኔ እነዚህን ተግባራት ሁሉ ሠራሁ አደረግሁም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄዎች ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ትውልድ' የሚለው ቃል በታሪክ ሁሉ ውስጥ እግዚአብሔር የፈጠራቸውንና የመራቸውን የሰው ታሪክ ሁሉ ይወክላል፡፡ ይህ አሳብ ገላጭ ጥያቄ፣ እግዚአብሔር የሚል ምላሽ ይጠብቃል፡፡ አት፡- "እኔ የሰዎችን ትውልድ ሁሉ ከመጀመሪያው ጠራሁ' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሠረቱ የሚናገሩት አንድ ነገር ሲሆን እነዚህን ነገሮች ሁሉ ያደረገ እግዚአብሔር መሆኑን ያጎላሉ፡፡ (የሁለት ነገሮች ተመሣሣይነት ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር ከፍጥረት በፊት ነበረ ደግሞም ከፍጥረት ፍጻሜም በኋላ ይኖራል ወይም 2) እግዚአብሔር ከመጀመሪያው የሰው ትውልድ በፊት ነበረ ደግሞም በመጨረሻው የሰው ትውልድ ጊዜም ይኖራል፡፡
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እነዚህ ሐረጎች በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላሉ፡፡ አት፡- "በደሴቶች የሚኖሩ ሰዎች … በምድር ዳርቾች የሚኖሩ ሰዎች' (ምትክ ስም ተመልከት)
በኢሳይያስ 41፡1 በተረጎምኸው መሠረት መተርጎም ትችላለህ፡፡
በምድር በጣም ሩቅ የሆኑ ቦታዎች ምድር የምታበቃባቸው ቦታዎች እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "የምድር በጣም ሩቅ ቦታዎች' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱ ተመሣሣዮች ሕዝቡ በአንድነት ተሰበሰቡ የሚል ትርጉም አላቸው፡፡ አት፡- "በአንድነት መጡ' (የሁለት ነገሮች ተመሣሣይነት ተመልከት)
ሰው በመዶሻ ብረትን ቅርጽ የሚያስዝበት የብረት ማስቀመጫ
በዚህ ስፍራ ማንጠር የሚለው ቃል ሠራተኞቹ ጣዖቱን መሥራት እንደጨረሱ ወርቁን ከእንጨቱ ጋር የማጠበቅን ሂደት ያመለክታል፡፡
በዚህ ውስጥ እርሱ የሚለው የሠሩትን ጣዖት ያመለክታል፡፡
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት መስመሮች አንድ ዓይነት ነገር የሚናገሩ ሲሆን እግዚአብሔር እስራኤልን ሕዝብ በሩቅ ከሚገኙ አገራት ወደ ምድራቸው እንዳመጣቸው ያጎላሉ፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
በምድር በጣም ሩቅ የሆኑ ቦታዎች ምድር የምታበቃባቸው ቦታዎች እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ይህንን በኢሳይያስ 45፡1 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ አት፡- "የምድር በጣም ሩቅ ቦታዎች' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
የእግዚአብሔር ሕዝቡን ማበረታታት በእጁ እንደያዛቸው ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ቀኝ እጅ የእግዚአብሔርን ኃይል ይወክላል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የእግዚአብሔር ቀኝ እጅ ጻድቅ ነው በዚያም ሁልጊዜ ትክክለኛውን ነገር ያደርጋል 2) የእግዚአብሔር ቀኝ እጅ ድል ነሺ ነው በዚያም ሁልጊዜ የሚያደርገው ይከናወንለታል፡፡ አት፡- "ድል አድራጊ ኃይሌ' (ምትክ ስም ተመልከት)
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል
"ከአንተ ጋር የሚጣሉ ሁሉ ያፍራሉ ይዋረዳሉም'
በመሠረቱ ሁለቱም ቃላት ተመሣሣይ ነገር ይናገራሉ የኀፍረታቸውንም ታላቅነት ያጎላሉ፡፡ (የሁለት ነገሮች ተመሣሣይነት ተመልከት)
"የሚቃወሙህ እንዳልነበሩ ይሆናሉ ይጠፉማል'
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
የእግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ መርዳት ቀኝ እጃቸውን እንደያዘ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
በዚህ ስፍራ ያዕቆብ እና የእስራኤል ሰዎች ማለት ተመሣሣይ ነገር ነው፡፡ አት፡- "ትል የምትመስሉ የእስራኤል ሰዎች ሆይ' (የሁለት ነገሮች ተመሣሣይነት ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ ሌሎች ሕዝቦች የእስራኤልን ሕዝብ በሚመለከት ያላቸውን አስተያየት ያመለክታል ወይም 2) ይህ ራሳቸው እስራኤላውያን ስለ ራሳቸው ያላቸውን አስተያየት ያመለክታል፡፡ ትል እንደሆኑ አድርጎ እግዚአብሔር ስለ ትንሽነታቸው ይናገራል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኝነት ለመግለጽ እግዚአብሔር በራሱ ስም ይናገራል፡፡ በኢሳይያስ 30፡1 እንዳለው ተርጉም፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ያወጀው ይህ ነው' ወይም "እኔ፣ እግዚአብሔር ያወጅኩት ይህ ነው' (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሦሥተኛ መደብ ተመልከት)
ይህንን ሐረግ በኢሳይያስ 1፡4 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ሕዝቡን ተራራሮችን ደልዳላ የሚያደርግ ስለታም ማሄጃ እንደሚያደርግ ዓይነት እስራኤል ጠላቶቹን እንዲያሸነፍ እንደሚያስችለው እግዚአብሔር ይናገራል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ፍሬውን ከገለባው ለመለየት እንድ ሰው ስንዴ ላይ የሚጎትተው የሾሉ ብረቶች ያሉት ነገር ነው፡፡
ይህ ከስለታም ማሄጃ ጋር የሚያያዙትን የሾሉ ብረቶች ጠርዝ ያመለክታል፡፡ በሁለት ወገን የተሳሉ ናቸው ማለት በጣም ስለታም ናቸው ማለት ነው፡፡
ይህ ድርብ ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ ተራራሮች እህልን ለማመልከት ጥቅም ላይ የዋለ ስዕላዊ ንግግር ነው፤ እህልን ማሄድ ደግሞ በአቅራቢያዋ የሚገኙ ኃያላን የሆኑ ጠላት ሕዝቦችን እስራኤል እንደምታሸነፍ ለማመልከት ጥቅም ላይ የዋለ ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "እንደ ተራሮች ጠንካሮች መስለው ቢታዩም ጠላቶቻችሁን እንደ እህል ታሄዷቸዋለችሁ፣ ታደቅቋቸውማላችሁ፡፡' (ስዕላዊ ንግግር እና ገነትና ማጠቃለይ ተመልከት፡፡)
ኮረብቶች በእስራኤል አቅራቢያ የሚገኙ ኃያላን የሆኑ ጠላት ሕዝቦችን የሚያመልከት ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ ሕዝቡ እህሉን ካሄዱት በኋላ ነፋሱ ገላባውን ጠርጎ እንዲወስደው ማድረግ የሚገባቸው መሆኑ እግዚአብሔር ጠላቶቻቸውን እንዲያጠፋ ሊፈቅዱለት የሚገባ ለመሆኑ ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ (ስዕላዊ ንግግርና ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
እስራኤል እንዴት ጠላቶቿን እንደምታሸንፍ ለመግለጽ እግዚአብሔር እህልን ከገለባው የመለየትን ስዕላዊ ንግግር መጠቀሙን ይቀጥላል፡፡
በዚህ ውስጥ እነርሱ የሚለው በኢሳይያስ 41፡15 የተጠቀሱትን ተራሮችና ኮረብታዎች ያመለክታል፡፡ ይህ ገለባውን ለማስወገድ እህሉ የሚበጠርበትን፣ እህልን በማሄድ ሂደት ውስጥ ቀጣዩን ደረጃ ይወክላል፡፡ ገለባ በነፋስ ተጠርጎ እንደሚሄድ የእስራኤል ጠላቶች ይጠፋሉ፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ ዓይነት ነገር ይናገራሉ፡፡ አት፡- "ነፋስ ጠርጎ ይወስዳቸዋል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እጅግ የሚያስፈልጋቸው ነገር ያላቸውን ሰዎች በሚመለከት እጅግ እንደ ተጠሙ አድርጎ፤ የእርሱንም አቅርቦት በተለምዶ ውኃ በማይታይባቸው ቦታዋች ውኃ እንደሚሰጣቸው እግዚአብሔር ይናገራል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እነዚህ የዛፍ ስሞች ናቸው፡፡ (የማይታወቁትን መተርጎም ተመልከት)
በዚህ ስፍራ እጅ የሚለው እግዚአብሔርን ራሱን ይወክላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ይህን አደረገ' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)
በእነዚህ ቁጥሮች እግዚአብሔር በሕዝቡና በጣዖቶቻቸው ላይ ይሳለቃል፡፡ ወደፊት የሚሆነውን እንዲናገሩ በመጠየቅ ጣዖታትን ይገዳደራል፣ ነገር ግን እነርሱ የማያውቁትን እርሱ ያውቃል፡፡ (ምጸት ተመልከት)
እግዚአብሔር በጣዖታትና በሚያመልኳቸው ሰዎች ላይ መሳለቁን ይቀጥላል፡፡ (ኢሳ 41፡21-22)
"መልካም' ወይም "ክፉ' የሚሉት ቃላት ስዕላዊ ንግግር ሲሆኑ ማንኛውንም ነገር ይወክላሉ፡፡ አት፡- "ማንኛውንም ነገር አድርጉ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በዚህ ውስጥ "እናንተ' የሚለው ጣዖታትን የሚያመልከት ነው፡፡ አት፡- "እናንተን ጣዖታትን የመረጠ ሰው' (የ "አንተ' ልዩ ልዩ አጠቃቀሞች ተመልከት)
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል
እግዚአብሔር አንድን ሰው መሾሙን ያንን ሰው ወደ ላይ እንዳነሣ አድርጎ ይናገራል፡፡ አት፡- "አንዱን ሾምሁ' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ ፀሐይ ወደ ምትወጣበት አቅጣጫ ወደ ምሥራቅ ያመለክታል፡፡ አት፡- "ከምሥራቅ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እንዲሳካለት እግዚአብሔርን የሚለምን ሰው 2) እግዚአብሔርን የሚያመልክ ሰው
የሌሎች ሕዝቦች ገዢዎችን ማሸነፍ ከእግር በታች እነርሱን መርገጥ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "ገዢዎችን ድል ያደርጋል' (ሰስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር ይኼ ሰው ሌሎች ገዢዎችን የሚረግጥበትን መንገድ ከውኃ ጋር ለማደባለቅ ሸክላ ሠሪ ጭቃን ከሚረግጥበት መንግድ ጋር ያስተያያል፡፡ (ዘይቤአዊ አነጋገር ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቡ በሚያመልካቸው ጠዖታት ላይ ለመሳለቅ እነዚህን አሳብ ገላጭ ጥያቄዎች ይጠቀማል፡፡ የተጠቆሙ መልሶች 1) ጣዖታት እነዚህን ነገሮች አላደረጉም 2) እነዚህን ያደረገ እግዚአብሔር ብቻ ነው። አት፡- "እናውቅ ዘንድ ከጣዖታት መካከል ማንም ይህንን ከጥንት አላስታወቀም። ‘እውነት ነው’ እንል ዘንድ ከመካከላቸው ማንም አስቀድሞ አልተናገረም።' (አሳብ ገላጭ ጥያቄና መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ ተመልከት)
"በእውነቱ ከጣዖታት መካከል ማንም አልተናገረም፡፡ በእውነቱ ጣዖታት ምንም ስትሉ የሰማ የለም'
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል
"አንድም ጣዖት'
ጣዖታት ነፋስና ባዶ ናቸው በማለት እግዚአብሔር የጣዖታትን ከንቱነት ይናገራል፡፡ አት፡- "ጣዖቶቻቸው ከንቱዎች ናቸው' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል
"ባሪያዬን ተመልከቱ' ወይም "ባሪያዬ ይኼው'
"እጅግ ደስ የተሰኘሁበት'
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እንደ ተቀጠቀጠ ሸምበቆና እንደ ሚጤስ ክር ደካና ተስፋ የሌላቸው ሰዎች እንደሆኑ እግዚአብሔር ይናገራል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ሸምበቆ ረጅም ሣር የሚመሥል፣ ረጅም፣ ቀጭን ግንድ ያለው ተክል ነው፡፡ ከተቀጠቀጠ ወይም ከተጎዳ ምንም ክብደት መሸከም አይችልም፡፡ ይህንን በኢሳይያስ 36፡6 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
ባሪያዬ አይሰብርም
ይህ በደሴቶችና አዋሳኝ መሬቶች ወይም ከሜዲትራኒያን ባሕር ማዶ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ ይህንን በኢሳይያስ 41፡1 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት። አት፡- "በደሴቶች የሚኖሩ ሰዎች' (ምተክ ስም ተመልከት)
ሰማያትና ምድር እንደ ጨረቅ የዘረጋቸው እንደሆነ አድርጎ ነቢዩ ስለ እግዚአብሔር ሰማያትንና ምድርን መፍጠር ይናገራል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በመሠረቱ እነዚህ ሐረጎች የሚናገሩት አንድ ነገር ሲሆን እግዚአብሔር ለሁሉም ሰው ሕይወት እንደሚሰጥ አጉልተው ይናገራሉ፡፡ እስትንፋስ የሚለው ቃል ለሕይወት ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "በምድር ለሚኖሩ ሰዎች ሕይወትን ይሰጣል' (አጓዳኝነትና ምትክ ስም ተመልከት)
በዚህ ውስጥ "አንተ' የሚለው የእግዚአብሔርን ባሪያ ያመልክታል፡፡ (የ"አንተ' ልዩ ልዩ አጠቃቀሞ ተመልከት)
በዚህ ስፍራ "ኪዳን' የሚለው ቃል ኪዳኑን ለመሠረተው ወይም ተፈጻሚ ላደረገው ምትክ ስም ነው፡፡ አት፡- በሕዝቡ ዘንድ የኪዳኑን አስፈጻሚ አደርግሃለሁ … (ምትክ ስም ተመልከት)
ለአሕዛብ በጨላማ ስፍራ የሚያበራ ብርሃን እንደሚያደርገው በሚመስል መልኩ እግዚአብሔር ባሪያውን ሕዝቦችን ከእስራት የሚፈታ እንደሚያደርገው ይናገራል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ባሪያው የሚያደርገውን እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል
ዕውራን ሰዎችን እንዲያዩ ማድረግ ዓይኖቻቸውን እንደ መክፈት ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ እንዲሁም፣ ባሪያው ለዕውራን ሰዎች ማየትን የሚመለስ በሚመስል መልኩ እግዚአብሔር ያለአግባብ ያታሰሩትን አገልጋዩ ነጻ እንደሚያወጣ ይናገራል፡፡ አት፡- "ዕውሩ እንዲያይ ይደርጋል' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚናገሩት አንድ ዓይነት ነገር ነው። ማሰሪያ አንቀጹ በሁለተኛው ሐረግ ላይ ሊታከል ይችላል፡፡ አት፡- "እስረኛውን ከጨለማ ቤት ታወጣ ዘንድ፣ በጨለማም የተቀመጡትን ከግዞት ቤት ታወጣ ዘንድ' (አጓዳኝነትና መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ ተመልከት)
ማሰሪያ አንቀጽ ከቀደመው ግስ ሊወሰድ ይችላል፡፡ አት፡- "ምስጋናዬን ለተቀረጹ ምስሎች አልሰጥም' (መቅረታቸው አሳቡን ከመረዳት ስለማያጓድሉ የተዘለሉ ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ከሕዝቡ የሚቀበለውን ምስጋናውን ያመለክታል፡፡
በዚህ ውስጥ "አናንተ' የሚለው የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ (የ"አንተ' ልዩ ልዩ አጠቃቀሞ ተመልከት)
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል፡፡
"በባሕር ውስጥ የምትኖሩ ፍጥረታት ሁሉና በደሴቶች የምትኖሩ ሁሉ'
ይህ በምድረ በዳና በከተሞች የሚኖሩ ሰዎቸን ያመልክታል (ምትክ ስም ተመልከት)
ይህ የሰሜን አረብ ከተማ ነች፡፡ ይህ በኢሳይያስ 21፡16 እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት።
በኤዶምያስ የምትገኝ ከተማ ነች፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል፡፡
በዚህ ውስጥ "እነርሱ' የሚለው በደሴቶች ዳርቻ የሚገኙትን ሰዎች ያመለክታል፡፡
እግዚአብሔር የሕዝቡን ጠላቶች ሊያሸንፍ ዝግጁ ከሆነ ተዋጊ ጋር ተነጻጽሮአል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር እና አጓዳኝነት ተመልከት)
በዚህ ስፍራ ቅንዓት ወደ ጦርነት ሊገባ ሲል ተዋጊ የሚሰማውን ስሜት ያመለክታል፡፡ እግዚአብሔር ቅንዓቱን ማነሳሳቱ፣ ነፋስ የወኃን ሞገድ እንደሚያስነሳ እርሱም እንዲሁ ቅንዓቱን እንደሚያስነሳ ተነግሮአል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እነዚህ ሁለት መሥመርች አንድ ዓይነት ትርጉም አላቸው፡፡ የእግዚአብሔር አለመንቀሳቀስ እንደ ጸጥታና ዝምታ ተገልጾአል፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ትርጉማቸው አንድ ሲሆን እግዚአብሔር ራሱን ከእንቅስቃሴ እንደ ገታ ያመለክታሉ፡፡ አት፡- "ምንም ከማድረግ ራሴን ገትቼአለሁ' (የሁለት ነገሮች ተመሳሳይነት ተመልከት)
እንደሚጮህ ተዋጊ የእግዚአብሔር እንቅስቃሴ ከምጥ ህመም የተነሣ ከምትጮህ እርጉዝ ሴት ጋር ተነጻጽሮአል፡፡ ከተወሰነ የዝምታ ጊዜ በኋላ በድነገት የሚሆንን አይቀሬ እንቅስቃሴ ያጎላል፡፡ (ዘይአዊ ንግግር ተመልከት)
ጠላቶቹን ለማጥፋት ያለውን ታላቅ ኃይል ለመግለጽ እግዚአብሔር ይህን ስዕላዊ ቋንቋ ይጠቀማል። (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
ረግረግ ለስላሳ መሬት፣ ውኃ ያቆረበት እርጥብ መሬት ነው፡፡
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚናገሩት ተመሣሣይ ነገር ነው፡፡ አት፡- "ዕውሮችን በማያውቋት መንገድ እመራቸዋለሁ' (አጓዳኝነት ተመልከት)
ዕውሮች ስለሆኑ ማየት እንደማይችሉ አድርጎ እግዚአብሔር ሕዝቡ ተስፋ ቢስ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ (ስዕለዊ ንግግር ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ከቶም ባልሄዱበት' 2) "ባለመዱት'
በጨለማ ከመሄዳቸው የተነሣ ማየት አንደማይችሉ ሕዝቡ ተስፋ ቢስ መሆናቸውን ፣ እንዲሁም የሚያደርግላቸውን እርዳት በጨለማ የሚያበራ ብርሃን እንደ ማድረግ መሆኑን እግዚአብሔር ይናገራል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል
ጣዖታትን የሚያመልኩትን መቃወም ወደ ኋላቸው እንዲመለሱና በተቃራኒ አቅጣጫ እንዲሄዱ ማስገደድ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እቃወማቸዋለሁ አሳፍራቸውማለሁ' (ስዕላዊ ንግግርና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል
በዚህ ስፍራ "እናንተ' የሚለው የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ እርሱን ከመስማትና ከመታዘዝ መውደቃቸውን እውሮችና ደንቆሮች እንደሆኑ አድርጎ እግዚአብሔር ይናገራል፡፡ (የ "አንተ' ልዩ ልዩ አጠቃቀሞች እና ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
በሕዝቡ ላይ ለመሳለቅና እንደ እነርሱም ዕውርና ደንቆሮ የሆነ ማንም እንደሌለ ለማጉላት እግዚአብሔር ይህን አሳብ ገላጭ ጥያቄ ይጠይቃል፡፡ አት፡- "እንደ ኪዳን አጋሬ ዕውር የሆነ ማንም የለም፡፡ እንደ እግዚአብሔር ባሪያም ዕውር የሆነ ማንም የለም፡፡' (አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
"ብዙ ነገር ታያላችሁ ነገር ግን ምን ማለት እንደሆነ አትረዱም'
የመስማት ችሎት የጆሮ መከት ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ በዚህ ስፍራ መስማት የሚለው ቃል አንድ ሰው የሚሰማውን መረዳትን ያመልክታል፡፡ አት፡- "ሕዝቡ ይሰማል፣ ነገር ግን ማንም የሰሙትን አይረዳም፡፡' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
"ሕጉን ታላቅ በማድረግ ጽድቁን ያከብር ዘንድ እግዚአብሔር ወደደ፡፡' የሐረጉ ሁለተኛ ክፍል እግዚአብሔር ሁለተኛውን ክፍል እንዴት እንደሚፈጽም ያብራራል፡፡
እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ነገር ግን ጠላት ይህን ሕዝብ በዝብዞታል ዘርፎታልም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ቃላት የሚናገሩት አንድ ዓይነት ነገር ሲሆን እንዴት ክፉኛ ጠላት እንደ በዘበዛቸው አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ (የሁለት ነገሮች ተመሳሳይነት ተመልከት)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚናገሩት አንድ ዓይነት ነገር ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ጠላት ሁሉንም በጉድጓድ አጠመዳቸው በወህኒም ምርኮ አድርጎ ያዛቸው' (አጓዳኝነትና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
እዚህ ጋ ኢሳይያስ መናገር ይጀምራል፡፡
ሁለቱም አነጋገሮች ተመሳሳይ ናቸው፤ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ የፈጠራችሁ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ሰዎች ላይ የሚደርስ መከራና ችግር የሚያልፉበት ጥልቅ ውሃና እሳት እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡ ‹‹ውሃ›› እና፣ ‹‹እሳት›› ምሳሌያዊ ሲሆኑ ማንኛውንም አስቸጋሪ ሁኔታ ያመለክታሉ፡፡
እነዚህ ሁለት ዐረፍተ ነገሮች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፤ ያህዌ ከእነርሱ ጋር ከሆነ ምንም ጉዳት እንደማይደርስባቸው አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፍጹም አይፈጅህም››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፤ እስራኤልን ሳይሆን የእስራኤል ጠላቶች እነዚህን መንግሥታት ድል እንዲያደርጉ ያህዌ እንደ ፈቀደ አጽንዖት ይሰጣል፡፡
ይህ የአገር ስም ነው፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
‹‹ብርቅ›› እና፣ ‹‹ክቡር›› የተሰኙት ቃሎች በመሠረቱ ተመሳሳይ ሲሆኑ፣ ያህዌ ሕዝቡን ምን ያህል እንደሚወድ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእኔ ዘንድ በጣም የተወደድህ ስለሆነ››
ሁለቱም ሐረጐች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለዚህ በአንተ ፈንታ ጠላት ሌሎች መንግሥታትን ድል እንዲያደርግ አደርጋለሁ››
‹‹ምሥራቅ›› እና ‹‹ምዕራብ›› የተሰኙት አቅጣጫዎች ከሁሉም ቦታ ማለት ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተንና ልጆችህን ከሁሉም ቦታ አመጣለሁ››
ያህዌ ለሕዝቡ መናገር ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ቦታዎች ያሉትን ሕዝቦች እያዘዘ ያለ ይመስል ያህዌ ለ‹‹ሰሜን›› እና፣ ለ‹‹ደቡብ›› ይናገራል፡፡
የእርሱ የሆኑት የእርሱ ልጆች እንደሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡
በአንድ ሰው ስም መጠራት የዚያ ሰው መሆንን ያመለክታል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በስሜ የተጠራ ማንኛውም ሰው›› ወይም፣ ‹‹የእኔ የሆነ ሁሉ››
ሁለቱም ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፤ የእስራኤልን ሕዝብ የሠራ እግዚአብሔር መሆኑን አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡
እርሱን የማይሰሙ ወይም የማይታዘዙ ዕውርና ደንቆሮ እንደሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡
ይህ ጥያቄ ሰዎች የሚያመልኳቸውን አማልክት ይመለከታል፡፡ መልሱ ማንም ይህን ማድረግ አይችልም የሚል ነው፡፡ ጥያቄውን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከአማልክቶቻቸው አንዱ እንኳ ይህን መናገርና የቀድሞን ነገር ማወጅ አይችልም››
ይህ ሐረግ የሚያመለክተው ነገሮች ከመሆናቸው በፊት ለሰዎች የመነገርን ችሎታ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የቀደሙት ነገሮች ከመሆናቸው በፊት አወጀልን››
ምንም እንኳ ያንን ማድረግ እንደማይችሉ ቢያውቅም፣ አሕዛብ የሚያመልኳቸው አማልክት እነዚህን ነገሮች ማድረግ እንደሚችሉ የሚያረጋግጡ ምስክሮች እንዲያቀርቡ ያህዌ ይጠይቃል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነዚህ አማልክት ትክክል መሆናቸውን የሚመሰክሩ ምስክሮች አድምጠውም፣ ‹እውነት ነው› የሚሉ ምስክሮች የሏቸውም››
‹‹እናንተ›› ብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡ ‹‹የእኔ አገልጋይ›› ጠቅላላ መንግሥቱን ያመለክታል፡፡
በዚህ መልኩ መናገሩ ከእርሱ በፊት የነበረና ከእርሱ በኃላም እንደሚኖር ያህዌ እየተናገረ አይደለም፡፡ እርሱ ዘላለማዊ ሲሆን፣ ሕዝቡ የሚያመልኳቸው አማልክት ግን አለመሆናቸውን እያረጋገጠ ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹አልተሠራም›› ሲል ያህዌ ሕዝቡ ስለሠሩዋቸው ጣዖቶች እየተናገረ ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሕዛብ ካሠሩዋቸው ጣዖቶች አንዱ እንኳ ከእኔ በፊት አልተሠሩም››
‹‹ከእነዚህ አማልክት አንዱም ከእኔ በኃላ አይኖርም››
‹‹እኔ›› የሚለው ቃል የተደገመው አጽንዖቱ ያህዌ ላይ እንዲያተኩር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ብቻ ያህዌ ነኝ›› ወይም፣ ‹‹እኔ ራሴ ያህዌ ነኝ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አዳኝ እኔ ብቻ ነኝ›› ወይም፣ ‹‹እናንተን ማዳን የምችል እኔ ብቻ ነኝ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹እጅ›› የሚለው የያህዌን ኀይል ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም ከእኔ ኀይል ማዳን አይችልም፡፡››
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው ማንም እጁን ማጠፋ እንደማይችል ለመናገር ነው፡፡ በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ እጁን ማጠፍ አንድ ነገር እንዳያደረግ እርሱን ማገድን ይወክላል፡፡ ኢሳይያስ 14፥27 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም ሊያጥፈው አይችልም›› ወይም፣ ‹‹ማንም አያስቆመኝም››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ኢሳይያስ 1፥4 ላይ ይህን ሐረግ እንዴ እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ትርጒሙ ውስጥ፣ ‹‹እሰዳለሁ›› የሚለው ማንን እንደሆነ ማመልከት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባቢሎን ላይ ሰራዊት እሰድዳለሁ››
‹‹ባቢሎናውያንን ሁሉ ኮብላይ ይሆናሉ››
ኮብላይ ጠላት እንዳይዘው የሚሸሽ ሰው ነው፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች ኢሳይያስ እስራኤላውያን በደረቅ ምድር እንዲሻገሩ፣ ግብፃውያን ግን እንዲሰጥሙ ያህዌ ባሕሩን የከፈተበትን ከግብፅ መውጣት በኃላ የነበረውን ሁኔታ እያመለከተ ነው፡፡ የዐረፍተ ነገሩን ትርጒም የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡
መሞት መሬት ከመውደቅ ጋር ተመሳስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁሉም በአንድነት ሞቱ፤ ከእንግዲህ በሕይወት አይኖሩም››
የሕዝቡ መሞት ከሚጠፋ ጧፍ ጋር ተመሳስሎአል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰው የሚነድደውን ሻማ እንደሚያጠፋ ሕይወታቸው አብቅቷል››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፤ ባለፈው ጊዜ ስለሆነው መጨነቅ እንደሌለባቸው አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡
ቃሉ ጥቅም ላይ የዋለው ለሚከተለው ጠቃሚ መረጃ ትኩረት ለመሳብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አድምጡ›› ወይም፣ ‹‹ልብ በሉ››
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው የእስራኤልን ሕዝብ ለማስተማር ነው፡፡ ጥያቄውን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእርግጥ አስተውላችሁታል››
እንደ ሰዎች ሁሉ እንስሳትም ያህዌን ያከብሩታል፡፡
እነዚህ ያህዌን የሚያከብሩ እንስሳት ምሳሌዎች ናቸው፡፡ ኢሳይያስ 13፥21-22 ላይ የእነዚህን እንስሳት ስም እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ ትርጒሙን ግልጽ ለማድረግ ውስጠ ታዋቂ የሆነውን መረጃ ማቅረብ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቀበሮዎችና ሰጐኖች ያከብሩኛል››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህ የቅባት ዘይት ለመሥራት ጥቅም ላይ የሚውል ጣፋጭ ሽታ ያለው ተክል ነው፡፡ በእስራኤል ምድር ስለማይበቅል ከሌሎች አገሮች ይገዙት ነበር፡፡
እነዚህ ሁለቱም ተመሳሳይ ናቸው፤ ያህዌ በሕዝቡ ማዘኑን አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡
‹‹በኀጢአታችሁ አስቸገራችሁኝ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹እኔ›› የሚለው ቃል የተደገመው አጽንዎት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ብቻ ነኝ››
ኀጢአትን ይቅር ማለት፣ 1) መደምሰስና መጥረግ እንደሆነ፣ ወይም 2) የተጻፈውን ኀጢአት መሰረዝ እንደሆነ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንዳች ነገር እንደሚደመስስ ሰው ኀጢአትህን ይቅር የምል›› ወይም፣ ‹‹የተጻፈውን ኀጢአት እንደሚሰርዝ ሰው ኀጢአትህን ይቅር የምል››
‹‹ስለ ክብሬ›› ወይም፣ ‹‹ስለ ማንነቴ››
‹‹አላስታውስም››
ምንም እንኳ ያንን ማድረግ እንደማይችሉ ቢያውቅም፣ እነርሱ ላይ ከቀረበው ክስ ነጻ መሆናቸውን የሚያሳይ ማስረጃ እንዲያቀርቡ ያህዌ ሕዝቡን ይጠይቃል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጹሕ መሆናችሁን ማረጋገጥ ከቻላችሁ ማስረጃ አቅርቡ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ንጹሕ መሆናችሁን ማስረዳት እንድትችሉ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡ የመጀመሪያው አባትህ ኀጢአት ሠርቷል ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን መሥራች ሲሆን፣ አብርሃምን ወይም ይስሐቅን ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹አሳልፌ›› የሚለው በሌላው ኀይል ሥር ያለ ሰውን ነው፡፡ ‹‹ጥፋት›› የሚለውን በሌላ ቃል መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላት ያዕቆብን ጨርሶ እንዲደመሰስ አደርጋለሁ››
ግሡን የዚህ ሐረግ ተጓዳኝ ከሆነው ቀደም ሲል ከነበረ ሐረግ ጋር ማያያዝ ይቻላል፡፡ ‹‹ውርደት›› የሚለውን በሌላ ቃል መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላት እስራኤልን እንዲሰድብና እንዲያዋርድ አደርጋለሁ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
ይህ የሚያመለክተው የያዕቆብን ዘሮች ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባርያዎቼ የያዕቆብ ዘሮች››
የእስራኤልን ሕዝብ መፍጠሩ በእናት ማሕፀን እንዳለ ሕፃን መሥራትና ማበጀት ማለት እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕፃን ልጁን ማሕፀን ውስጥ እንደሚያበጅ አንተን የሠራህ››
ግሡ ያለፈውን ሐረግ የሚመለከት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ የመረጥሁህ ይሹሩን ሆይ፣ አትፍራ››
ይህም የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
ለእስራኤል ሕዝብ መንፈሱን መስጠቱ በተጠማ ምድር ላይ ዝናብ ማዝነብና በደረቅ መሬት ላይ ምንጮች ማፍሰስ እንደ ሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡
ደረቅ መሬት የተጠማ ሰው ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ደረቅ መሬት››
መንፈሱን ለሕዝቡ መስጠቱ መንፈሱ እነርሱ ላይ የሚፈስስ ፈሳሽ ነገር መሆኑን ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መንፈሴን ለዘርህ እሰጣለሁ››
ግሡ ባለፈው ሐረግ ተነግራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በረከቴን በልጆችህ ላይ አፈስሳለሁ›› ወይም ‹‹በረከቴን ለልጆችህ እሰጣለሁ››
የእስራኤል ሕዝብ መበልጸግና መብዛት ብዙ ውሃ በማግኘቱ እንዳደገ ተክል መሆናቸው ተነግሯል፡፡
አኻያ ቀጫጭን ቅርንጫፎች ያሉት ውሃ አጠገብ የሚያድግ ዛፍ ነው፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
‹‹ሌላው ሰው የያዕቆብ ዘር መሆኑን ይናገራል››
‹‹ራሱን የእስራኤል ዘር በማለት ይጠራል››
‹‹የእስራኤል ቤዛ››
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት
ይህ ሐረግ ለያህዌ ዘላለማዊ ባሕርይ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ እንዲህ ማለት፣ 1) ‹‹ነገሮችን ሁሉ የጀመርሁ እኔ ነኝ፤ ነገሮችን ሁሉ የምጨረስ እኔ ነኝ›› ማለት ሊሆን ይችላል ወይም 2) ‹‹እኔ ሁሌም የነበርሁ፤ እኔ ሁሌም የምኖር ነኝ›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው እንደ እርሱ ማንም እንደሌለ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ጥያቄውን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ እኔ እንደሆነ የሚያስብ ካለ ይናገር››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
የእርሱን ማበረታቻ ለማጠናከር ያህዌ በሁለት ተመሳሳይ ገለጻዎች ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አትፍራ››
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው አሁን የሆነውን አስቀድሞ መናገር የሚችል እርሱ መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ ‹‹ማስታወቅ›› የሚለው ቃል፣ ‹‹መናገር›› ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከረጅም ጊዜ በፊት ነገርኃችሁ››
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው ከእርሱ በቀር አምላክ እንደሌለ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ጥያቄውን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእኔ በቀር አምላክ የለም››
ያህዌ እርሱ ሰዎች የሚጠለሉበት ትልቅ ዐለት እንደሆነ ይናገራል፡፡ ይህም ማለት ሕዝቡን ለመጠበቅ ኀይል አለው ማለት ነው፡፡
ያህዌ እየተናገረ ነው፡፡
‹‹ደስ የሚሰኙባቸው ጣዖቶች ከንቱ ናቸው››
ይህ ሐረግ የሚያመለክተው ስለ ጣዖቶቹ ኀይል ምስክር እንደሆኑ የሚናገሩ እነዚህን ጣዖቶች የሚያመልኩ ሰዎችን ነው፡፡ እውነቱን መረዳት አለመቻላቸውን ያህዌ ዕውራን ናቸው ብሏል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእነዚህ ጣዖቶች ምስክር በመሆን የሚያገለግሉ ምንም እንደማያውቁ ዕውሮች ናቸው››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይዋረዳሉ›› ወይም፣ ‹‹ጣዖቶቻቸው ያሳፍሩዋቸዋል››
ያህዌ ይህን ጥያቄ ያቀረበው ጣዖት የሚሠሩትን ለመገሠጽ ነው፡፡ ጥያቄውን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አምላክ የሚሠራ ጥቅም የሌለውን ጣዖት የሚቀርጽ ሞኝ ብቻ ነው››
‹‹ጥቅም የሌለው›› የሚለው ቃል ጥቅም ካለው ጣዖት ጋር ለማነጻጸር የተነገረ አይደለም፤ ምክንያቱም ጣዖቶች ሁሉ ከንቱ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጥቅም የለሽ ጣዖት የሚቀርጽ››
ያህዌ መናገር ቀጥሏል
ይህም ማለት፤ 1) ጣዖት ከሚሠራው ጋር የሚተባበሩ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጣዖት ሠሪው ተባባሪዎች ሁሉ›› ወይም 2) ጣዖቱን በማምለክ ከእርሱ ጋር የሚተባበሩትን ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጣዖት የሚያመልኩ ሁሉ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይዋረዳሉ››
‹‹ሁሉም መጥተው ፊቴ ይቅረቡ››
‹‹ይሸበራሉ›› ቃሉ በፍርሃት መጉበጥ ማለት ነው፡፡
ያህዌ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹ጣዖቱን ያበጀው›› ወይም፣ ‹‹ጣዖቱን የፈጠረው››
በእንጨት የሚሠራውን ጣዖት ቅርጽ ለማስያዝ በገመድ ይለካ ነበር
ይህ የሚሠራው ሰው የት ላይ መቁረጥ እንዳለበት ለማመልከት እንጨቱ ላይ ጭረት የሚደረግበት ሹል መሣሪያ ነው፡፡
ይህ ሁለት ጫፎች ያሉት መሣሪያ ሲሆን፣ ጣዖቱን ቅርጽ ለማስያዝ ጥቅም ላይ ይውላል፡፡
‹‹አናጢው ይቆርጠዋል›› ወይም፣ ‹‹ባለ ሙያው ይቆርጠዋል››
ሁሌ ለምልሞ የሚገኝ ዛፍ
‹‹ሰውየው በእንጨቱ ይጠቀማል››
ይህ የዐረፍተ ነገሩ አካል ከመጀመሪያው ጋር በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ሲሆን፣ አጽንዖት ይሰጣል፡፡
ጣዖትን የማምለክን ከንቱነት መረዳት ያቃታቸው ሰዎች ዕውሮች እንደሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡
እዚህ ላይ ‹‹ዐይኖቻቸው›› ሁለንተናቸው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታውረዋልና››
እዚህ ላይ ሰዎች፣ ‹‹በልቦቻቸው›› ተወክለዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መረዳት አይችልም››
እነዚህ ሰዎች እነዚህን ጥያቄዎች መጠየቅ እንዳለባቸው ያህዌ ይናገራል፡፡ መልሱ አሉታዊ ሲሆን፣ እነዚህን ነገሮች ማድረግ ምን ያህል ሞኝነት እንደሆነ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ ጥያቄዎቹን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለማምለክ የሚያስጸይፈውን ይህን አላደርግም… ለግንድ እንጨት ወድቄ አልሰግድም››
ጣዖት የሚያመልክ ሰው ጣዖቱን ከሠራበት እንጨት የተረፈው ተቃጥሎ ሲነድ ዐመዱን እንደሚበላ ሰው እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡ ዐመድ መብላት እንደማይጠቅም ሁሉ፣ ጣዖት ማምለክም አይጠቅምም፡፡
ልብ ውስጣዊ ሁኔታን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በመታለሉ ራሱን አስቶአል››
‹‹ጣዖት የሚያመልክ ራሱን አያድንም››
ያህዌ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህ ከያዕቆብና ከእስራኤል የተገኘውን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንተ የእስራኤል ዘሮች››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ አልረሳችሁም››
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ነፋስ ደመናን በቀላሉና በፍጥነት እንደሚያስወግደው እግዚአብሔር ኀጢአታቸውን ይቀር ብሏል፡፡
ግሡ ባለፈው ሐረግ ተገልጿል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ጭጋግ ኀጢአትህን አስወግጃለሁ››
እዚህ ላይ ኢሳይያስ ያህዌን እንዲያመሰግኑ የሚያዝዛቸው ሰዎች የሆኑ ይመስል ለተለያዩ የፍጥረት ክፍሎች ይናገራል፡፡
‹‹ዝቅ ያላችሁ የምድር ክፍሎች›› ይህም ማለት፣ 1) ባለፈው ሐረግ ከተጠቀሱ፣ ‹‹ሰማያት›› ጋር በንጽጽር የሚቀርቡ ዋሻዎችን፣ ወይም ጉድጓዶችን ለመሳሰሉ ዝቅ ያሉ የመሬት ክፍሎችን ያመለክት ይሆናል፡፡ ወይም 2) የሞቱ ሰዎችን የሚያመለክት ሊሆን ይቸላል፡፡
ኢሳይያስ 41፥14 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት
በእናቱ ማሕፀን ያለ ሕፃንን በሠራበት ሁኔታ ያህዌ የእስራኤልን ሕዝብ መፍጠሩን ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 44፥2 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማሕፀን ውስጥ ሕፃን እንደምሠራ የፈጠረሁህ››
ሰማያትን መፍጠሩ እንደሚዘረጋ ነገር የሆኑ ይመስል ያህዌ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 42፥5 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
እነዚህ የወደ ፊቱን ለማወቅ በመሞከር ሰዎች የሚጠቀሙባቸው ምልክቶች ናቸው፡፡
ይህ ትርጉም የለሽ ነገሮችን የሚናገሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡
ትንቢቶች እንዲፈጸሙ ማድረግ የሚችል እርሱ ብቻ መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት ያህዌ አንድን ነገር ደጋግሞ ይናገራል፡፡
ትርጒም፣ ‹‹ባርያው የተናገረውን… መልእክተኞቹ ያወጁትን››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚያ ሰዎች እንደ ገና ይኖራሉ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች እንደ ገና ይሠሯቸዋል››
‹‹ፍርስራሽ›› የሚለው ሐረግ የፈረሰ ቦታ ያመለክታል፡፡ እርሱ የሚያነሳቸው ይመስል ያህዌ እንደ ገና እንደሚሠሩ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌሎች ያወደሙትን እንደ ገና እሠራለሁ››
ያህዌ መናገር ቀጥሏል፡፡
ቂሮስ እረኛቸው የሆነ ይመስል የእስራኤልን ሕዝብ እየገዛና እየጠበቀ ስላለው ቂሮስ ያህዌ ይናገራል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቡ ከተማዋን ይሥሩ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች መሠረቷን ይጣሉ››
ያህዌ ቂሮስን መርዳቱና እንዲሳካለት ማድረጉ ቀኝ እጁን መያዝ እንደሆነ ይናገራል፡፡
ያህዌ ለቂሮስ መናገር ቀጥሏል፡፡
የያህዌን ስኬት የሚያሰናክል እንቅፋትን ሁሉ ማስወገዱ በፊቱ ተራሮችን ደልዳላ ማድረግ እንደ ሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡
በዐውዱ የተጠቀሰው የዕብራይስጥ ቃል ብዙም ጥቅም ላይ የማይውል ሲሆን፣ ትርጒሙም ግልጽ አይደለም፡፡ አንዳንድ ዘመናዊ ትርጒሞች፣ ‹‹አስቸጋሪ ቦታዎች›› ወይም፣ ‹‹ጐርበጥባጣ ስፍራዎች›› ብለዋል፡፡
ይህ የሚያመለክተው የናሱ ደጆች ላይ ያሉትን የብረት ዘንጐች ነው፡፡
‹‹በጨለማ›› በምስጢር ቦታ ማለት ነው፡፡ ‹‹ጨለማ ቦታ ያለ ንብረት›› ወይም፣ ‹‹በምስጢር ቦታዎች ያለ ንብረት››
ያህዌ ለቂሮስ መናገር ቀጥሏል፡፡
ሁለቱም የሚናገረው ስለ እስራኤል ዘር ነው፡፡
ይህ ማለት፣ 1) ‹‹ለጦርነት አበረታሃለሁ›› ወይም 2) ‹‹ለጦርነት አዘጋጅሃለሁ›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ፀሐይ የምትወጣው በምሥራቅ በመሆኑ፣ ይህ ምሳሌያዊ አነጋገር በየትኛውም ምድር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድር ካለ ማንኛውም ቦታ››
ያህዌ መናገር ቀጥሏል
ዐረፍተ ነገሮቹ ተመሳሳይ ነገር ማለት ሲሆኑ፣ ያህዌ የማንኛውም ነገር ሉዐላዊ ፈጣሪ መሆኑን አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡
የእርሱ ጽድቅ ምድር ላይ እንደሚወርድ ዝናብ እንደሆነና ጽድቁና ማዳኑም ምድር ላይ የሚበቅሉ ተክሎች እንደሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡
ለጊዜውም ቢሆን ያህዌ ትኩረቱን ከሕዝቡ አንሥቶ ለሰማያት መናገር ይጀምራል፡፡
ያህዌ መናገር ቀጥሏል
ያህዌ ስለ ራሱ ሲናገር እርሱ ሸክላ ሠሪ እንደሆነ፣ ከእርሱ ጋር የሚከራከረውና የተቀረው የሰው ዘር በሙሉ ሸክላዎች እንደሆኑ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከብዙ ሸክላዎች መካከል አንዱ››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ከሸክላ የተሠራ ማሰሮ›› ወይም 2) ‹‹የተሰበረ የሸክላ ማሰሮ›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ያህዌ ይህን የሚጠይቀው እርሱ የሚያደርገውን የሚከራከሩትን ለመገሠጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጭቃ ሸክላ ሠሪውን… ምን እየሠራህ ነው? ማለት የለበትም››
ያህዌ የሚያደርገውን የሚከራከሩትን መገሠጽ ቀጥሏል፡፡
ከእርሱ ጋር የሚከራከሩ ከወላጆቻቸው ጋር የሚከራከሩ ገና ያልተወለዱ ልጆች እንደሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡
ያልተወለደው ልጅ ይህን የሚጠይቀው እርሱን በመወለዳቸው ወላጆቹ ላይ ለማፌዝ ነው፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አባቴ መሆን አልነበረብህም… ለምን ወለድኸኝ?›› ወይም፣ ‹‹ለእኔ ጥሩ አባት አይደለህም… እኔን በትክክል አልወለድኸኝም››
ኢሳይያስ 1፥4 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው የሚያደርገውን የሚከራከሩትን ለመገሠጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልጆቼ ላይ የማደርገውን አትጠይቁኝ፤ በእጆቼ ሥራ… አትጠይቁኝ››
ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጆች›› የሚወክሉት ያህዌን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ያደረግሁትን››
ያህዌ መናገር ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጆች›› ያህዌን ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያን ያደረግሁ እኔ ነኝ››
ያህዌ ሰማያትን መፍጠሩን እንደሚዘረጋ ነገር መዘርጋት እንደ ሆነ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 42፥5 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ያህዌ መናገር ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ጽድቅ›› የሚያመለክተው ተገቢ የሆነ ሥራ ነው፡፡ ይህም ማለት፣ 1) ተገቢ የሆነውን ነገር እንዲያደርግ ያህዌ ቂሮስን አስነሣው፤ ወይም 2) ቂሮስን በማስነሣቱ ያህዌ ትክክል ነበር ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ቂሮስን ማስነሣቱ እርሱን ከእንቅልፍ መቀስቀሥ እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡
ዕንቅፋትን ማስወገዱና ቂሮስ እንዲሳካለት ማድረግ መንገዱን ማስተካከል እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ኢየሩሳሌምን ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ክፍያ›› እና፣ ‹‹ጉቦ›› ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ቂሮስ ይህን ሁሉ የሚያደረገው ለገንዘብ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህንንም የሚያደርገው ለሚያገኘው ገንዘብ ሲል አይደለም››
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ይህን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የግብፅ ሕዝብ፣ ኩሽና ቁመተ ረጃጅሞቹ የሳባ ሰዎች ሀብታቸውንና ንግዳቸውን ወደ አንተ ያመጣሉ››
‹‹የግብፅ ጥቅም››
እነዚህ የሳባ አገር ሰዎች ናቸው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹አንተ›› የሚያመለክተው የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ነው፡፡
ሁለቱም መስመሮች የሚናገሩት ተመሳሳይ ነው፤ ሁለተኛው የመጀመሪያውን ርዕሰ ጉዳይ ግልጽ ያደርጋል፡፡
‹‹ያፍራሉ›› እና፣ ‹‹ይዋረዳሉ›› የሚሉት በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ሲሆኑ፣ አጽንዖት የሚሰጡት የእፍረቱን መጠን ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጣዖቶቻቸው ሁሉንም ለእፍረት ይዳርጓቸዋል
ዘወትር ውርደት ውስጥ መኖር በውርደት መመላለስ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዘወትር ይዋረዳሉ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የእስራኤልን ሕዝብ ያድናል››
‹‹አንተ›› የሚለው የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ ‹‹ማፈር›› እና፣ ‹‹መዋረድ›› በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ ማንም አያዋርድህም››
‹‹ባዶ እንድትሆን›› እዚህ ላይ መባከን›› ባዶ፣ ጠፍ ቦታ መሆን ማለት ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ነገር ግን የሰዎች መኖሪያ እንድትሆን ወሰነ››
ያህዌ መናገር ቀጥሏል
ያህዌ መናገር ቀጥሏል
ጠላት እንዳይዛቸው ወይም እንዳይገድላቸው ከቤታቸው የሸሹ ሰዎች
ያህዌ ለኮብላዮቹ መናገር ቀጥሏል (ኢሳይያስ 45፥20 ይመ.)
እዚህ ላይ፣ ‹‹እነርሱ›› የተባሉት ከአሕዛብ መካከል የኮበለሉት ጣዖቶች የሚያመልኩ ሰዎች ናቸው፡፡
ያህዌ ጥያቄዎቹን ያቀረበው እነዚህ እንደሚሆኑ የተናገረ እርሱ መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከጥንት ጀምሮ ይህን ያሳየ ማን እንደሆነ እነግራችኃለሁ፡፡ እኔ ያህዌ ነኝ››
ያህዌ መናገር ቀጥሏል
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ እኔ ተመለሱ፤ እኔም አድናችኃለሁ››
ሩቅ ቦታ የሚኖሩ ሰዎች የምድር ዳርቻዎች ላይ እንደሚኖሩ ተነግሯል፡፡ ይህ ማለት በዳርቻዎቹ መካከል ያለ ማንኛውም ቦታ ማለትም ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድር ሩቅ ቦታ ያላችሁ ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹በምድር ሁሉ››
ይህ ሐረግ፣ ‹‹በምድር ዳርቻዎች ሁሉ›› የሚኖሩ ሰዎችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድር ሩቅ ቦታ የምትኖሩ ሁሉ›› ወይም ‹‹በምድር ሁሉ የምትኖሩ››
‹‹ጉልበት›› እና፣ ‹‹አንደበት›› የሚወክሉት ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰው ሁሉ በፊቴ ይንበረከካል፤ ማንኛውም ሰው በእኔ ይምላል››
የምድር ሕዝብ ሁሉ ይናገራሉ
እዚህ ላይ፣ ‹‹ይጸድቃል›› ማለት እርሱን በማምለክ እስራኤል መልካም ማድረጓን ለአሕዛብ ማሳየት እንጂ፣ ያህዌ ኀጢአታቸውን ይቅር ይላቸዋል ማለት አይደለም፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የእስራኤልን ዘር ሁሉ ያጸድቃል›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ የእስራኤልን ዘር ጽድቅ ይገልጣል››
ሰዎች ቤል እና ኔቦን በእንሳስት በሚሳብ ሰረገላ ላይ ማስቀመጣቸውን ኢሳይያስ የእነዚህ ጣዖቶች ዝቅ ማለትና ማጐንበስ ማለት እንደሆነ ይናገራል፡፡ ሁለቱም የሚያመለክቱት መዋረድን ነው፡፡
እነዚህ ባቢሎናውያን የሚያመልካቸው ሁለቱ ዋና አማልክት ናቸው፡፡
ጣዖቶቹ ቤልና ኔቦን ይወክላሉ
‹‹ቤልና ኔቦ ምስላቸውን ማዳን አይችሉም››
እነዚህ ሰዎች የሚሸከሙዋቸው ሐሰተኛ አማልክትን የሚወክሉ ጣዖቶች ወደ ምርኮ እንደ ተወሰዱ ኢሳይያስ ይናገራል፡፡
‹‹እኔ›› ያህዌን ያመለክታል፡፡
የእስራኤል መንግሥት ሰው እንደሆነና የመንግሥቱም ጅማሬ ልጅ መወለድ እንደ ሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡
የእስራኤልን ሕዝብ መርዳቱና ማዳኑ እነርሱን መሸከም እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ የተሸከምኃችሁ››
የእስራኤልን ሽምግልና ጠጉሩ ከሸበተ ሽማግሌ ሰው ጋር በማመሳሰል ያህዌ ይናገራል፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው እንደ እርሱ ማንም እንደሌለ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከማንም ጋር ልታወዳድሩኝ አትችሉም፤ ከእኔ ጋር የምታስተካክሉት እኔን የመሰለ የለም››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእኔ ጋር የምታመሳስሉት››
‹‹እነርሱ›› ጣዖቱን የሠሩ ሰዎችን ያመለክታል፤ ‹‹እርሱ›› የሠሩትን ጣዖት ያመለክታል፡፡
ያህዌ ለሕዝቡ መናገር ቀጥሏል
ያህዌ ለሕዝቡ መናገር ቀጥሏል
አጽንዖት ለመስጠት እየደገመ ያለው በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገርን ነው፡፡ የመጀመሪያው ሐረግ ግሥ ለሁለተኛውም ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የመጨረሻውን ከመጀመሪያው ተናግሬአለሁ፤ ገና ያልተደረገውን አስቀድሜ ተናግሬአለሁ››
ቂሮስ፣ ‹‹ነጣቂ ወፍ›› እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡ ወፍ በድንገት የምታድነውን እንደምትይዝ፣ ቂሮስም በፍጥነት መንግሥታትን ድል ለማድረግ የያህዌን ዓላማ በፍጥነት ይፈጽማል፡፡
አጽንዖት ለመስጠት ተመሳሳዩን ነገር ደጋግሞአል፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
በመደጋገም ክፉ የሚያደርጉ ሰዎች መልካም ከማድረግ የራቁ እንደሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡
ሕዝቡን ቶሎ ማዳኑ ለተግባር የማይዘገይ ሰው እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡ ማዳን የሚለውን በሌላ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንተን ከማዳን አልዘገይም››
በዚህ ምዕራፍ የተዋረደች ንግሥት ይመስል፣ ያህዌ ስለ ባቢሎን መውደቅ ይናገራል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ትቢያ ላይ መቀመጥ የውርደት ምልክት ነው፡፡
ሁለቱም ሐረጐች የሚያመለክቱት እንደ ሴት ልጅ የተነገረላት የባቢሎንን ከተማ ነው፡፡ ከተማዋ፣ ‹‹ሴት ልጅ›› መሆንዋ ሕዝቡ ለእርሷ ያለውን ፍቅር ያመለክታል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ዙፋን›› የመግዛት ሥልጣንን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያለ የመግዛት ሥልጣን››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ ሰዎች ውብና ለግላጋ በማለት አይጠሩሽም››
እነዚህ ሁለት ቃሎች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፡፡ ያማረና በምቾት መኖርን ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ያማርሽ›› ወይም፣ ‹‹በጣም የተመቸሽ››
እህል ለመፍጨት የሚያገለግል ትልቅ ድንጋይ
ያህዌ የተዋረደች ንግሥት የሆነችው የባቢሎንን ውድቀት መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዕርቃንሽን ትሆኛለሽ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ኀፍረት›› የሚለው የሰውን ድብቅ አካል ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ኀፍረትሽን ያያሉ›› ወይም፣ ‹‹ሰዎች ድብቅ አካልሽን ያያሉ››
‹‹የእኛ›› የሚለው ኢሳይያስንና የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ ኢሳይያስ 41፥14 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ኢሳይያስ 1፥24 ላይ ይህን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ኢሳይያስ 5፥16 ላይ ይህን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ይህ ሐረግ እንደ ሴት ልጅ የተመሰለችው የባቢሎንን ከተማ ያመለክታል፡፡ ከተማዋ፣ ‹‹በሴት ልጅ›› መመሰልዋ ከለዳውያን እርሷን በጣም መወደዳቸውን ያመለክታል፡፡ ኢሳይያስ 47፥1 ላይ ይህን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ ሰዎች አንቺን አይጠሩሽም፡፡
የባቢሎን መንግሥት ዋና ከተማ የሆነችው ባቢሎን ብዙ መንግሥታትን ትገዛ የነበረች ልዕልት እንደሆነች ያህዌ ይናገራል፡፡
ያህዌ የተዋረደች ልዕልት ስለሆነችው ስለ ባቢሎን ውድቀት መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹እኔ›› ያህዌን ያመለክታል፡፡
የእስራኤል ሕዝብ የእርሱ የተለየ ርስት እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእኔ የተለየ ርስት የሆነውን ሕዝቤን አርክሼ ነበር››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› የባቢሎንን ኀይል ወይም ቁጥጥር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሥልጣንሽ ሥር አደረግኃቸው››
ባቢሎን በዕድሜ የገፉትን መጨቆንዋ እንደ እንስሳት አንገታቸው ላይ ቀንበር ማድረግ እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡
እርሷ ለዘላለም የምትገዛ ይመስል ብዙ መንግሥታትን እንደ ልዕልት እንደምትገዛ ትናገራለች፡፡
እነዚህን ነገሮች ልብ ውስጥ እንደማኖር ያህዌ ስለ ነገሮች በጥንቃቄ ማሰብ እንደሚገባ ይናገራል፡፡
እንደ ተዋረደች ንግሥት ባቢሎን እንደምትወድቅ ያህዌ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹እናንት ቅምጥሎች›› ይህ የባቢሎንን ቅጥ ያጣ ፈንጠዝያ ያመለክታል፡፡
ይህ ሀብቷንና ክብሯን በፍጹም እንደማታጣ በማሰብ ባቢሎን የነበራትን አጉል በራስ መተማመን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁሉም ደህና እንደሆነ የምታስቢ››
ሌሎች መንግሥታት በፍጹም ድል እንደማያደርጓት ባቢሎን የነበራት እምነት መበለት አልሆንም፤ የወላድ መካን አልሆንም በማለት የማሰብ ያህል እንደሆነ ተነግሯል፡፡
‹‹ባል የሌላት ሴት አልሆንም››
‹‹ድንገት በአንድ ጊዜ››
ያህዌ የተዋረደች ልዕልት ስለሆነችው ባቢሎን መውደቅ መናገር ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ልብ›› ውስጣዊውን ሰው ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለራስሽ እንዲህ አልሽ››
ጥፋት ባቢሎንን የሚያሸንፍ ሰው እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጥፋት ይደርስብሻል››
የባቢሎን መውደም ከተማዋ ላይ የሚወድቅ አንዳች ነገር እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ውድመት ይመጣብሻል››
ባቢሎን ላይ የሚደርሰው አደጋ እርሷን የሚመታ ሰው እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አደጋ ይደርስብሻል››
እንደ ተዋረደች ንግሥት ባቢሎን እንደምትወድቅ ያህዌ መናገር ቀጥሏል፡፡
መጥፎ ነገሮች እንዳይደርስባት መተት ማድረግን እንድትቀጥል በመንገር ያህዌ ባቢሎን ላይ ያፌዛል፤ ያ እንደማይረዳት ግን ያውቃል፡፡
እንደ ተዋረደች ንግሥት ባቢሎን ላይ ስለሚደርሰው ውድቀት መናገሩን ያህዌ ቀጥሏል፡፡
አስማተኞችና መተተኞች እሳት በቀላሉ እንደሚያቃጥለው ገለባ እንደ ሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡ ይህም ማለት እሳት ገለባ እንደሚያቃጥል፣ ያህዌ በፍጥነት ያጠፋቸዋል ማለት ነው፤ ባቢሎንን ለማዳን ዐቅም የላቸውም፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› ብርታትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የነበልባሉ ኀይል››
ይህ ሰዎች የሚሞቁት ሳይሆን፣ የሚያጠፋ እሳት መሆኑን ያህዌ ይናገራል፡፡
‹‹መልእክቴን ስሙ›› ያህዌ እየተናገረ ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ቤት›› የያዕቆብን ዘር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የያዕቆብ ዘሮች››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰው ሁሉ የእስራኤል ሕዝብ እያለ የሚጠራችሁ››
ይህ ሐረግ አጽንዖት የሚሰጠው እነርሱ በአካል የይሁዳ ዘር መሆናቸውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የይሁዳ ዘር ናችሁ››
‹‹የእስራኤልን አምላክ የምትጠሩ››
ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ራሳችሁን ትጠራላችሁ››
ይህ የሚያመለክተው ኢየሩሳሌምን ነው፡፡
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ይህን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹አፍ›› የሚናገር ሰውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነዚህን ነገሮች ተናግሬአለሁ››
የዐንገታቸውንና የግንባራቸውን ጥንካሬ ያህዌ ከብረትና ከናስ ጥንካሬ ጋር ያመሳስለዋል፡፡ የዐንገትና የግንባር ጥንካሬ የግትርነት ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐንገትህ ብረት፣ ግንባርህም ናስ የሆነ ያህል ነው››
ይህ አጽንዖት ለመስጠት ተመሳሳይ ነገር ሁለቴ መናገር ነው፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ እነዚህን ጥያቄዎች ያቀረበው እውነት መሆኑን የሚያውቁትን ነገር ባለ መቀበላቸው፣ የእስኤልን ሕዝብ ለመገሠጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ግትር ናችሁ፤ የተናገርሁት እውነት መሆኑን አትቀበሉም››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ አንዳች ነገር መናገሩ ያንን መግለጥ እንደሆነ ያመለክታል፡፡ ‹‹ጆሮ›› የሚሰሙ ሰዎችን ይወክላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነዚህ ነገሮች ለእናንተ አስቀድሜ አልገለጥሁም››
የሕዝቡ ጅማሬ ልደቱ እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ስም›› የያህዌን ማንነት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለ ማንነቴ ስል ቁጣዬን አዘገያለሁ››
ይህ የዐረፍተ ነገሩ ክፍል ከመጀመሪያው ክፍል ጋር በመሠረቱ ተመሳሳይ ነው፡፡
እነርሱ የከበሩ ማዕድኖች የሆኑ ይመስል እቶን ደግሞ እነርሱን የሚያነጻ እሳት ይመስል ያህዌ ሕዝቡን በመከራ ውስጥ እንደሚያነጻ ይናገራል፡፡
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው ስሙን ለውርደት አሳልፎ እንደማይሰጥ አጠንክሮ ለማመልከት ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም ስሜን እንዲያዋርድ አልፈቅድም››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ሁለቱም የሚያመለክቱት የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡
ይህ ሐረግ ለያህዌ ዘላለማዊ ባሕርይ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ሁሉንም የጀመርሁ እኔ ነኝ፤ ሁሉንም የምጨርስ እኔ ነኝ›› ወይም 2) ‹‹እኔ ሁሌም የነበርሁ፣ ሁሌም የምኖር ነኝ›› ኢሳይያስ 46፥6 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምድርን መሠረት አኖርሁ፤ ሰማያትንም ዘረጋሁ››
መሠረት ከሥር ሆኖ ሕንፃውን ደግፎ የሚይዝ የድንጋይ መዋቅር ነው፡፡ እዚህም ላይ በተመሳሳይ መልኩ ምድርን የሚይዝ መዋቅር እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ኢሳይያስ 24፥18 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ያህዌ ሰማያትን መፍጠሩን አንዳች የሚዘረጋ ነገር መዘርጋት ማለት እንደሆነ አድርጐ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 42፥5 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ያህዌ ሲጠራቸው መቆም ለእርሱ ለመታዘዝ ዝግጁ መሆን ማለት ነው፡፡ ምድርና ሰማያት እንደሚሰሙትና እንደሚታዘዙት ያህዌ ይናገራል፡፡
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ምድርና ሰማያትን ስጠራቸው›› ወይም 2) ‹‹በሰማይ ያሉ ከዋክብትን ስጠራቸው›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ጥያቄውን ያነሣው ጣዖቶች እነዚህን ነገሮች እንዳልነገሯቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከጣዖቶቻችሁ አንዱም ይህን አልነገሯችሁም››
የያህዌ፣ ‹‹አጋር›› የተባለው ቂሮስ ነው፡፡ ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ቢሆኑም ጥቅም ላይ የዋሉት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
‹‹የያህዌ ዓላማ››
‹‹እኔ›› የሚለው የተደገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ራሴ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የተናገርሁት በግልጽና በአደባባይ ነው››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እኔ›› የተባለው በግልጽ ያልታወቀ የያህዌ ባርያ ነው፤ ምናልባት ኢሳይያስ ወይም ቂሮስ ወይም ተስፋ የተሰጠለት መሲሕ ሊሆን ይችላል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹የአንተ›› የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡
ኢሳይያስ 41፥14 ላይ ይህን ቃል እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ኢሳይያስ 1፥4 ላይ ይህን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
እንዴት መኖር እንዳለባቸው ያህዌ ሕዝቡን ማስተማሩ እነርሱን በትክክለኛው መንገድ መምራት ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ያህዌ መሆን ስለ ነበረበት ግን ስላልሆነ ነገር ይናገራል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች የሚናገሩት ስለ ተመሳሳይ ጉዳይ ነው፡፡ በሁለቱም እነዚህ በረከቶች እንደ ውሃ የሚፈሰሱ ይመስል እስራኤል በረከትን እንደምትለማመድ ያህዌ ይናገራል፡፡
ግሡን ካለፈው ሐረግ መውሰድ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መዳንህ እንደ ባሕር ሞገድ በፈሰሰ ነበር››
ያህዌ ስለ ወደ ፊቱ የእስራኤል ሁኔታ መናገር ቀጥሏል፡፡
ሁለቱም ሕዝቡ መቁጠር ከሚችሉት በላይ ዘሮቻቸው ይበዙ እንደ ነበር ያመለክታሉ፡፡
የእስራኤል ሕዝብ ዘሮች እንደሚወለዱ ልጆች እንደሚሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡
የእስራኤል ሕዝብ መጥፋት እንደ ልብስ ወይም እንደ ዛፍ ቅርንጫፍ መቆረጥ ወይም መደምሰስ እንደሚሆን ያህዌ ይናገራል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስማቸውን አልቆርጥም ወይም አልደመስስም ነበር››
‹‹ስም›› የሚለው ቃል የእስራኤልን ስም የሚያስጠሩ ዘሮችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነርሱ››
በዚህ ዐውድ ሁለቱም አገላለጾች የሕዝቡን መጥፋት ነው የሚያመለክቱት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አይጠፋም››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ምድር ላይ ያሉ ሩቅ ቦታዎች ስም፣ የምድር ዳርቻዎች እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ በምሳሌያዊ አነጋገር በዳርቻዎቹ መካከል ያሉትን ቦታዎች ሁሉ ይጨምራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምድር ላይ ያሉ ሩቅ ቦታዎች ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹በምድር ሁሉ››
ይህ የሚያመለክተው የያዕቆብን ዘር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባርያዎቹ የእስራኤል ሕዝቦች››
ይህ የሚያመለክተው ከግብፅ ከወጡ በኃላ በምድረ በዳ እየኖሩ ሳለ፣ ለእነርሱ ለመጠንቀቅ በእስራኤል ሕዝብ ታሪክ ውስጥ ያህዌ ያደረገውን ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እኔ›› የሚያመለክተው የያህዌን ባርያ ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ደሴቶች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በደሴቶች የምትኖሩ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹አፍ›› እርሱ የሚናገረውን ቃል ይወክላል፡፡ የሚሠራ መሆኑን ለማሳየት ቃሉ ከሰይፍ ጋር ተመሳስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቃሌን እንደሚሠራ የተሳለ ሰይፍ አድርጐታል››
ያህዌ ባርያውን መጠበቁና ዓላማውን በምስጢር መያዙ የያህዌ እጅ ጥላ እርሱ ላይ ማረፍ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ያህዌ ባርያውን መጠበቁና ዓላማውን በምስጢር መያዙ፣ በሰገባው ውስጥ መሆን ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ፍላጻዎች የሚያዙበት ቦርሳ
የያህዌ ባርያ መናገር ቀጥሏል
‹‹ያህዌ እንዲህ አለኝ››
‹‹አንተ፣ እስራኤል ብዬ የጠራሁህ ባርያየ ነህ››
የያህዌ ባርያ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህ የዐረፍተ ነገሩ ክፍል ቀደም ሲል ከነበረው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤልን ሕዝብ መልሼ ወደ እርሱ እንዳመጣ››
ዐይን ማየትን፣ ማየት ደግሞ ሐሳብን ወይም ፍርድን ይወክላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ አክብሮኛል››
እግዚአብሔር ለባርያው ብርታት መስጠቱ፣ እግዚአብሔር ራሱ ብርታት ሆነለት ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አምላኬ ብርታት ሰጥቶኛል›› ወይም ‹‹አምላኬ አበርትቶኛል››
አገልጋዩ የያህዌን መልእክት ለአሕዛብ ማምጣቱና እንዲያስተውሉም መርዳቱ ያህዌ አገልጋዩን በአሕዛብ መካከል ብርሃን አደረገው ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ኢሳይያስ 42፥6 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
በምድር ላይ በጣም ሩቅ ያሉ ቦታዎች የምድር ዳርቻዎች ላይ ያሉ ቦታዎች እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ ምሳሌያዊ አነጋገሩ በዳርቻዎቹ መካከል ያሉትን ቦታዎችም ይጨምራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድር በሩቅ ያሉ ቦታዎች ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹በምድር ሁሉ››
ኢሳይያስ 41፥14 ላይ ይህን ቃል እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሕይወት›› ሰውየውን ይወክላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ለናቁት፣ አሕዛብ ለጠሉትና የገዦች ባርያ ለሆነው››
ኢሳይያስ 1፥4 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹አንተ›› የተባለው የያህዌ አገልጋይ ነው፡፡
‹‹መዳን›› የሚለውን ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተን የማድንበት ቀን ሲመጣ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ኪዳን›› ኪዳኑን የሚመሠርተውን ወይም መካከለኛ የሆነውን የሚያመለክት ምሳሌ ነው፡፡ ኢሳይስ 42፥6 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከሕዝቡ ጋር ለሚደረገው ኪዳን መካከለኛ አደርግሃለሁ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ምድሪቱ›› በዚያ ምድር የነበሩና የተደመሰሱ ከተሞች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድሪቱ ያሉ የፈረሱ ቦታዎችን እንድትሠራ››
ምድሪቱ ለዘላለም ርስታቸው እንድትሆን የእስራኤል ሕዝብ የተቀበሏት ንብረት እንደሆነች ያህዌ ይናገራል፡፡ ባርያው ርስቱን የሚመልሰው ለእስራኤል ሕዝብ መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠፍ የሆነው ምድር ርስታቸው እንዲሆን ለእስራኤል ሕዝብ እንድትመልስ››
ያህዌ ለባርያው መናገር ቀጥሏል፡፡
በነጻነትና በብልጽግና የሚኖር ሕዝቡ የሚመገቡት ብዙ ሣር እንዳላቸው በጐች እንደሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡
ያህዌ መናገር ቀጥሏል
‹‹እነርሱ›› የሚለው የእግዚአብሔርን ሕዝብ ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ትኩሳት›› የሚለው ቃል፣ ‹‹ፀሐይ›› የሚለውን ቃል ይገልጻል፡፡ የፀሐይ ሙቀት የጐዳቸው ሰዎች በትኩሳቱ የተመቱ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የፀሐይ ትኩሳት አይመታቸውም››
ያህዌ ስለ ራሱ በሦስተኛ ሰው ደረጃ ይናገራል፡፡ ሕዝቡን መጠበቁና ለእርሱንም መንከባከቡ እረኛቸው እንደሆነ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምራራላቸው እኔ፣ እመራቸዋለሁ››
ሕዝቡን በሰላም መምራቱና ከመንገዳቸውም እንቅፋቶችን ማስወገዱ፣ ተራሮቹን መንገድ ጐዳናዎቹንም ማስተካከል ማለት እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡
ይህ ቦታ የት እንደሆነ አይታወቅም፤ ግን ከግብፅ ደቡብ ያለውን አካባቢ የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡
ኢሳይያስ ትኩረቱን ከእስራኤል ሕዝብ ላይ አንሥቶ ሰዎች የሆኑ ይመስል ለሰማያትና ለምድር እንዲሁም ለተራሮች ይናገራል፡፡
ጽዮን የኢየሩሳሌም ሌላ ስም ነው፡፡ ከተማዋ እግዚአብሔር ትቶኛል በማለት እንደምታማርር ሴት እንደሆነች ኢሳይያስ ይናገራል፡፡
እርሱ በፍጹም እንደማይረሳቸውና ለእነርሱ ማሰቡንም እንደማያቆም መረዳት እንዲችሉ ለመርዳት ያህል እነዚህ ጥያቄዎች አቅርቧል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናት የምታጠባውን ልጇን መርሳት አትችልም፤ ለወለደችው መራራትዋንም አትተውም››
ያህዌ ለጽዮን መናገር ቀጥሏል፡፡
ለጽዮን ያለውን የማይለወጥ ፍቅር ለማሳየት ያህዌ እርሷን በእጁ መዳፍ ላይ መቅረጹን ይናገራል፡፡
ቅጥሮቿ ሁሌም በፊቱ ያሉ ያህል እርሱ ሁሌም ለጽዮን እንደሚያስብ ያህዌ ይናገራል፡፡ ‹‹ቅጥሮች›› የከተማዋ ምሳሌ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምንጊዜም ስለ ቅጥሮችሽ አስባለሁ›› ወይም፣ ‹‹ምንጊዜም ስለ አንቺ አስባለሁ››
በኢየሩሳሌም ለመኖር ስለሚመለሰው ሕዝብ ያህዌ ሲናገር፣ እነርሱ የከተማዋ ልጆች እንደሆኑ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኗሪዎችሽ ፈጥነው ይመለሳሉ››
የሚናገረው እውነት እንደሆነ ለማስረገጥ ያህዌ የሚጠቀምበት መሐላ ነው፡፡
የሚናገረው እውነት መሆኑን ለማስረገጥ ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን ኢሳይያስ 30፥1 ላይ እንዳለው ተርጉመው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ያወጀው ይህን ነው›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ይህን ዐውጃለሁ››
የጽዮን ነዋሪዎች ውበትና ደስታዋን ለማሳየት ከተማዋ የምትለብሳቸው ጌጥ እንደሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡
ቀደም ሲል ከነበረው መስመር የሐረጉን መጨረሻ ክፍል መረዳት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሙሽራ ጌጥ እንደምትለብስ አንቺም ትለበሻቸዋለሽ››
ሴት የሆነች ይመስል ያህዌ ለጽዮን መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹ባድማ›› እና፣ ‹‹ጠፍ›› የተሰኙት ቃሎች በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፤ ጠላት ጽዮንን እንደደመሰሰና ባዶዋን እንደ ተዋት አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምንም እንኳ ጨርሶ ጠፍ የነበርሽ ቢሆንም››
ጽዮንን የደመሰሰ ጠላት እርሷን ውጦ እንደ ነበር ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንቺን የዋጡ ሰዎች››
የኢየሩሳሌም ሕዝብ በምርኮ በነበሩ ዘመን ከተማዋ ለልጆቿ ሐዘን ላይ እንደ ነበረች ሴት መሆንዋን ያህዌ ይናገራል፡፡ ሕዝቡ በምርኮ በነበረ ጊዜ የተወለዱ የከተማዋ ልጆች እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቡ በምርኮ በነበሩ ጊዜ የተወለዱ ልጆች የሚኖሩብሽ››
ይህም ማለት ሕዝቡ በጣም ብዙ ከመሆኑ የተነሣ መኖሪያ ለመሆን ከተማዋ ታንሣለች ማለት ነው፡፡
ሴት የሆነች ይመስል ያህዌ ለጽዮን መናገር ቀጥሏል፡፡
እዚያ ለመኖር ስለሚመለሱ ሰዎች ስትናገር ሕዝቡ ልጆቿ እንደሆኑ ጽዮን ትናገራላችሁ፡፡ ጥያቄው ብዙ ልጆች ስላሏት ጽዮን መደነቋን ያሳያል፡፡
ስለ ራሷ ስትናገር ጽዮን ብዙ ልጆች መወለድ እንደማትችል ሴት እንደ ነበረች ትናገራለች፡፡ በጣም የተደነቀችውም ለዚህ እንደ ነበር ትገልጻለች፡፡
‹‹በሞቱት ልጆቼና ከእንግዲህም መወለድ ባለ መቻሌ እያዘንሁ ነበር››
‹‹ተሰድጄ ነበር፤ ባል አልነበረኝም››
መደነቋን ለማሳየት እንደ ገና ጽዮን ጥያቄዎች ታነሣለች፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነሆ፣ ብቸኛ ነበርሁ፤ አሁን ግን እኔ ያላሳደግሁቸው እነዚህ ልጆች ሁሉ ወደ እኔ መጡ››
ሴት የነበረች ይመስል ያህዌ ለጽዮን መናገር ቀጥሏል፡፡ ብዙ ልጆች ሊኖሩዋት እንደ ቻለ ይናገራል፡፡
እነዚህ ሁለት አነጋገሮች በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በየአገሩ ያሉ ሰዎች እንዲመጡ እጆቼንና የምልክት ባንዲራን አነሣለሁ››
በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎች የከተማዋ ልጆች እንደሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡ እስራኤላውያንን ታቅፈው የሌላ አገር ሰዎች ወደ ኢየሩሳሌም እንደሚያመጡዋቸውም ይናገራል፡፡
ሴት የሆነች ይመስል ያህዌ ለጽዮን መናገር ቀጥሏል፡፡
በጽዮን የሚኖሩ ሰዎች የከተማ ልጆች እንደሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡ ‹‹አሳዳጊ አባቶች›› እና፣ ‹‹ሞግዚቶች›› የተሰኙት ቃሎች ለልጆቹ የመንከባከብን ኃላፊነት የሚወስዱ ወንዶችና ሴቶችን ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሌላ አገር ነገሥታትና እቴጌዎች ለነዋሪዎችሽ የሚያስፈልገውን ያቀርባሉ››
እነዚህ ሐረጐች ሰዎች ለበላያቸው ፍጹም ተገዢ መሆናቸውን የሚያሳዩባቸው ሁኔታዎች ናቸው፡፡
ይህም ማለት፣ 1) ቃል በቃል አንድ ሰው የበላዩ እግር ላይ ያለ ትቢያን እንደሚልስ ያመለክታል ወይም 2) አንድ ሰው የበላዩ ፊት በአክብሮት እጅ መንሣቱን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እፍረት አያድርባቸውም›› ወይም፣ ‹‹ተስፋ አይቆርጡም››
በሴት ጾታ ያህዌ ለጽዮን መናገር ቀጥሏል፡፡
ኢሳይያስ ጥያቄዎቹን ያቀረበው ከብርቱ ወታደር ወይም ጦረኛ አንድን ነገር መውሰድ አስቸጋሪ መሆኑን ለማመልከት ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንድ ሰው ከተዋጊ ብዝበዛ ማስጣል ወይም ከብርቱ ተዋጊ ምርኮኞችን ማዳን አይችልም››
በጦርነት ከተሸነፉ የሚወሰዱ ጠቃሚ ነገሮች
ይህዌ ያልተለመዱ ነገሮችን ሕዝቡ እንደሚያደርግ ይናገራል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከተዋጊው ምርኮኞችን እወስዳለሁ፤ ብዝበዛዎችንም እነጥቃለሁ››
በጽዮን የሚኖሩ ሰዎች የከተማዋ ልጆች እንደሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡
ያህዌ እንደ ሰው ለጽዮን መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህም ማለት፣ 1) አስጨናቂዎቹ በጣም ስለሚርባቸው የሞቱ ወዳጆቻቸውን ሥጋ ይበላሉ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አስጨናቂዎችሽ የራሳቸውን ሥጋ እንዲበሉ አደርጋለሁ›› ወይም 2) ጨቋኞቹ እርስ በርስ እንደሚጠፋፉ ያህዌ እየተናገረ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የገዛ ሥጋቸውን የሚበሉ ይመስል አስጨናቂዎች እርስ በርስ ይጠፋፋሉ››
ይህም ማለት፣ 1) አስጨናቂዎቹ በጣም ስለሚጠሙ የሞቱ ወዳጆቻቸውን ደም ይጠጣሉ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የወዳጆቻቸውን ደም ይጠጣሉ፡፡ በወይን ጠጅ እንደ ሰከረ ሰው ይደክማሉ›› ወይም 2) አስጨናቂዎቹ የራሳቸውን ደም የሚጠጡ ይመስል እርስ በርስ ይጠፋፋሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በወይን ጠጅ የሰከሩ ይመስል የብዙ ወጃጆቻቸውን ደም ያፈስሳሉ››
ከተማዋ እዚያ የነበሩ ሰዎች እናት እንደ ነበረችና ወደ ምርኮ የሰደደቻቸው ከባልዋ የተፋታች ሴት እንደሆነች ያህዌ ስለ ጽዮን ይናገራል፡፡
ያህዌ ይህን ጥያቄ ያቀረበው እነርሱን ወደ ምርኮ የሰደደበት ምክንያት እንዲሆን ሕዝቡ ‹‹የፍቺውን ወረቀት›› እንዲያቀርቡ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናታችሁን የፈታሁበትን የፍቺ ወረቀት አሳዩኝ››
የተሸጡ ይመስል ሕዝቡን ወደ ምርኮ እንደ ሰደደ ያህዌ ይናገራል፡፡
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው የማንም ዕዳ ስለሌለበት እነርሱን አለመሸጡን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ሰዎቹ ግን እንደዚያ አስበው የነበሩ ይመስላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የማንም ዕዳ ስለሌለብኝ እናንተን አልሸጥሁም››
ያህዌ ሕዝቡን ወደ ምርኮ የሰደደበትን ምክንያት ይናገራል፤ እነርሱ የተሸጡትና እናታቸውም የተፈታችው በዚህ ምክንያት ነበር፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለ ኀጢአታችሁ ሸጥኃችሁ፤ ስለ መተላለፋችሁም እናታችሁን ፈታሁ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
እነዚህ ሁለት ዐረፍተ ነገሮች በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ሕዝቡ በምርኮ የተወሰዱት እርሱ እነርሱን ለማዳን ፈቃደኛ ባለ መሆኑ ሳይሆን፣ መልስ ስላልሰጡት መሆኑን ያህዌ አጽንዖት ሰጥቶ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ስመጣ እዚያ መኖር ሲገባችሁ አልነበራችሁም፤ ስጣራ መመለስ ነበረባችሁ ግን አልመለሳችሁም›› ወይም፣ ‹‹ልናገራችሁ ስመጣ ምላሽ አልሰጣችሁኝም››
እነርሱን ለማዳን ዐቅም እንደሌለው በማሰባቸው ሕዝቡን ለመገሠጽ ያህዌ ሁለት ጥያቄዎች አቅርቧል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንተን ለማዳን እጄ በእርግጥ አጭር አይደለችም፤ እናንተን ለመታደግ ኀይል አለኝ›› ወይም፣ ‹‹እናንተን ከጠላቶቻችሁ ለማዳን በእርግጥ ኀይል አለኝ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጄ›› የያህዌን ኀይል ይወክላል፡፡ ያህዌ ዐቅም ከሌለው እጁ አጥራለች ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ በቂ ኀይል የለኝምን?››
‹‹እኔ ኀይል የለኝምን?››
ያህዌ ወንዞቹን ማድረቁ እነርሱን ምድረ በዳ ማድረጉ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወንዞቹን እንደ ምድረ በዳ ደረቅ አደርጋለሁ››
‹‹ውሃ ከማጣታቸው የተነሣ ዓሣዎቹ ይሞታሉ፣ ይገማሉ›› - ‹‹የእነርሱ›› የሚለው ቃል የሚያመለክተው ባሕሮችና ወንዞችን ነው፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ማቅ የሚያለብሰው ይመስል ሰማዩን ጨለማ እንደሚያደርገው ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጥቁር ጨርቅ የለበሰ ይመስል ሰማዩን ጨለማ አደርገዋለሁ፡፡››
የያህዌ ባርያ መናገር ጀምሯል
‹‹አንደበት›› መናገርን ይወክላል፡፡ ይህም ማለት፣ 1) በማስተዋል መናገርን እንደ ተማረ ሰው መናገርን ያህዌ አስችሎኛል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታ ያህዌ አስተዋይ ተናጋሪ አደረገኝ›› ወይም፣ 2) ያህዌ መናገር ያለብኝን አስተማረኝ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታ ያህዌ ያስተማረኝን መናገር አስቻለኝ››
‹‹ጆሮዬ›› የሚለው የሚያመለክተው የያህዌን አገልጋይ ነው፡፡ ያህዌ እንዲሰማና እንዲያስተውል እርሱን ማስቻሉ ጆሮውን ከእንቅልፍ ማንቃት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ የሚናገረውን መረዳት አስቻለኝ››
አገልጋዩን ራሱን ከአስተማሪ መናገርን ከሚማር ተማሪ ጋር ያመሳስላል፡፡ ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ከአስተማሪው እንደሚማር›› ወይም 2) ‹‹እርሱ እንዳስተማረው››
የያህዌ ባርያ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ አገልጋዩን እንዲሰማና እንዲያስተውል መርዳቱ ጆሮውን መክፈት ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጌታ ያህዌ እንድሰማና እንዳስተውል ረዳኝ››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ያህዌ ለሚናገረው አለመታዘዝ እርሱ ላይ ጀርባ ማዞር እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ለሚናገረው ታዘዝሁ››
ሰዎች እንዲገርፉትና ጢሙን እንዲነጩ መፍቀድ ጀርባውንና ጉንጩን ለእነርሱ መስጠት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ጀርባዬን እንዲገርፉኝ፣ ከጉንጬ ላይ ጢሜን እንዲነጩ ፈቀድሁ››
ፊትን መሰወር ለራስ መከላከል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሲያፌዙብኝና ሲተፉብኝ ለራሴ አልተከላከልሁም››
የያህዌ ባርያ መናገር ቀጥሏል፡፡
ምንም እንኳ በደል ቢፈጸምበትም ለያህዌ በመታዘዙ አይዋረድም፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለዚህም አላፍርም››
‹‹ፊቴን›› የሚለው የሚያመለክተው ባርያውን ነው፡፡ ባርያው ለያህዌ ለመታዘዝ መቁረጡ ፊቱን እንደ ባልጩት ድንጋይ ማድረግ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፍጹም ቆርጫለሁ››
የያህዌ ባርያ የወደ ፊቱን በተስፋ ይመለከታል፤ በያህዌ ጥሪ ይተማመናል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቼ እንዳፍር ማድረግ እንደማይችሉ አውቃለሁ››
የያህዌ ባርያ መናገር ቀጥሏል
የያህዌ ባርያ እነዚህን ጥያቄዎች የሚያቀርበው በኀጢአት ሊከሰሰው የሚችል እንደሌለ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚቃወመኝ ካለ ይግጠመኝ፤ …የሚከስሰኝ ካለ፣ ይምጣ››
የያህዌ ባርያ ይህን የሚጠይቀው የሚፈርድበት እንደሌላ ለማስረገጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔን በደለኛ ነህ የሚለኝ የለም››
የያህዌን ባርያ የሚከሰስ ሰው አለመቅረቱ ከሳሾቹ እንደ ልብስ እንዳረጁና ብልም እንደ በላቸው መሆኑ ተነግሯል፡፡
የያህዌ ባርያ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
የያህዌ ባርያ ጥያቄዎቹን ያቀረበው ከሚናገራቸው ጋር ለመተባበር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእናንተ መካከል ያህዌን የሚፈራ፣ ለባርያው ድምፅ የሚታዘዝ፣ ግን ብርሃን በሌለበት ድቅድቅ ጨለማ የሚመላለስ ሰው ካለ… በአምላኩ››
‹‹ድምፅ›› የሚወክለው የያህዌ ባርያ የሚናገረውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለባርያው የሚታዘዝ››
መከራ ውስጥ ያሉና ዐቅመ ቢስ የሆኑ ሰዎች በጣም ጨለማ በሆነ ቦታ እንደሚመላለስ ሰው እንደሆኑ የያህዌ ባርያ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መከራ ውስጥ ያለ ዐቅመ ቢስ››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ‹‹ስም›› የሚያመለክተው ያህዌ ራሱን ነው፡፡ በእግዚአብሔር መታመን በእርሱ መደገፍ ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአምላኩ በያህዌ ይታመን››
ይህ በጨለማ እየተመላለሱ እንደሆነ ባለፈው ቁጥር የተነገረው ምሳሌ ቀጣይ ነው፡፡ በያህዌ ከመታመን ይልቅ በራሳቸው ጥበብ ለመታመን የሚሞክሩ ሰዎች በጨለማው ውስጥ ማየት እንዲያስችላቸው የራሳቸውን እሳት አንድደው ችቦ እንደያዙ ሰዎች እንደሆኑ ተነግሯል፡፡
‹‹መጋደም›› የሚያመለክተው መሞትን ነው፡፡ በዚህ ዓይነት ሁኔታ መሞት በሥቃይ መጋደም ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በታላቅ ሥቃይ ትሞታላችሁ››
‹‹እኔን›› የሚለው ያህዌን ያመለክታል፡፡
አንድን ነገር መመልከት ስለዚያ ነገር ማሰብን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለ ዐለቱ.. ስለ ወጣችሁበት ጉድጓድ አስቡ››
እግዚአብሔር ስለ እስራኤል ሕዝብ ሲናገር፣ ከድንጋይ የተሠራ ሕንፃ እንደሆኑና የጥንት አባቶቻቸውም እግዚአብሔር እነርሱን የቆረጠበት ዐለት ወይም ጉድጓድ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ ይህን ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጥንት አባቶቻችሁ ተቆርጣችሁ እንደ ወጣችሁበት ዐለት፣ ተቆፍራችሁም እንደወጣችሁበት ጉድጓድ ናቸው››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ቆርጬ ያወጣኃችሁ ዐለት››
‹‹በመሮ መቁረጥ›› ወይም፣ ‹‹መቆፈር››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ እናንተን የቆፈርሁበት ጉድጓድ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
እግዚአብሔር የጥንት ዝርያዎቻቸው አባት እንደሆነ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጥንት አባታችሁ አብርሃም›› ወይም፣ ‹‹የዘር ግንዳችሁ አብርሃም››
የአብርሃም ሚስት ሣራ እነርሱን የወለደች እናት እንደሆነች እግዚአብሔር ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የዘር ግንዳችሁ የሆነች የአብርሃም ሚስት ሣራ››
ይህ ማለት ምንም ልጅ ሳይኖረው ማለት ነው፡፡ ይህን ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምንም ልጅ በሌለው ጊዜ››
የአብርሃም ዘሮች መብዛት የአብርሃም መብዛት እንደሆነ እግዚአብሔር ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዘሮቹን አበዛሁ›› ወይም፣ ‹‹ብዙ ዘሮች እንዲኖሩት አደረግሁ››
ኢየሩሳሌም ተብላ የምትጠራው የጽዮን ከተማ እዚህ ላይ የጽዮንን ሕዝብ ትወክላለች፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የጽዮንን ሕዝብ ያጽናናል››
‹‹የፈራረሱ ቦታዎች›› በእነዚያ ጠፍ ቦታዎች የሚኖረውን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፈራረሱ ቦታዎቿ የሚኖረውን ሕዝብ ያጽናናል››
‹‹እርሷ›› የሚለው ጽዮንን ያመላክታል፡፡ ብዙውን ጊዜ ከተሞች በሴት ጾታ ያጠራሉ፡፡
የወደሙ ቦታዎች ማለት ነው
እነዚህ ሐረጐች በእስራኤል ያሉ ባዶ ቦታዎችን እግዚአብሔር ውብ እንደሚያደርግ ይናገራሉ፡፡ ትንቢቶቹ ወደ ፊት የሚሆኑት ነገሮች ባለፈው ጊዜ እንደ ተደረጉ ተነግሯል፡፡ ይህ አጽንዖት የሚሰጠው በእርግጥ እንደሚፈጸም ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምድረ በዳውን በረሓ፣ መስኮቿን እንደ ዔደን… እንደ እግዚአብሔር ተክል ቦታ ያደርጋል፡፡››
ተድላና ደስታ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ እዚያ ይገኛል ማለት እዚያ ይሆናል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተድላና ደስታ እንደ ገና በጽዮን ይሆናል››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ ይናገራል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ በአንድነት ሲሆኑ እንዲሰሙ የተሰጠውን ትእዛዝ ያጠናክራሉ፡፡
ፍርድ የእግዚአብሔርን ሕግ ይወክላል፤ ብርሃን ደግሞ እውነት የሆነውን ማወቅን ይወክላል፡፡ ይህም ማለት ሕዝቦች የእግዚአብሔርን ሕግ ያውቃሉ፤ ይታዘዛሉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እውነት የሆነውን ለሕዝቦች አስተምራለሁ›› ወይም፣ ‹‹ሕዝቦች ሕጌን ያውቃሉ››
‹‹ቀርቦአል›› የሚለው ሐሳብ፣ ‹‹ደርሶአል›› ማለት ነው፡፡ የእግዚአብሔር ጽድቅ ቀርቦአል ማለት በቅርቡ ጽድቁን ይገልጣል ማለት ነው፡፡ ይህንንም የሚያደርገው ተስፋውን በመፈጸምና ሰዎችን በማዳን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በቅርቡ ጽድቄን አሳያለሁ››
የእርሱ ማዳን ወደ እነርሱ እየወጣ ያለ ነገር እንደሆነ እግዚአብሔር ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝብን አድናለሁ››
የእግዚአብሔር ክንድ ኀይሉን ይወክላል፤ ፍርዱ መግዛትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኀይሌ ሕዝቦችን እገዛለሁ››
ይህ የሚያመለክተው ከባሕር ማዶ ሩቅ አገር ደሴቶች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በደሴቶች የሚኖሩ ሰዎች›› ወይም፣ ‹‹ከባሕሩ ማዶ ባለው ምድር የሚኖሩ ሰዎች››
የእግዚአብሔር ክንድ እርሱ የሚያደርገውን ይወክላል፡፡ እዚህ ላይ ሰዎችን ማዳኑን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንዳች ነገር እንዳደርግ በተስፋ ይጠብቃሉ›› ወይም፣ ‹‹እንዳድናቸው በተስፋ ይጠባበቃሉ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ዐይኖችን ማንሣት ከላይ ያለ ነገር ማየትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ሰማይ እዩ››
እነዚህ ሁሉ ቶሎ የሚጠፉ ጥቅም የለሽ ነገሮችን ያመለክታሉ፡፡
እዚህ ላይ፣ የእግዚአብሔር፣ ‹‹ማዳን›› የማዳኑን ውጤት ነጻነትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አድናችኃለሁ እናንተም ለዘላለም ነጻ ትሆናላችሁ››
የእግዚአብሔር ጽድቅ በጽድቅ መግዛቱን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ የጽድቅ አገዛዜ መጨረሻ የለውም›› ወይም፣ ‹‹በጽድቅ ለዘላለም እገዛለሁ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
የእግዚአብሔርን ሕግ በልብ ማኖር የእግዚአብሔርን ሕግ ማወቅንና ለመታዘዝ መፈለግን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕጌን የምታውቁና የምታከብሩ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሲበድሏችሁ ልባችሁ አይዛል››
ጻድቃንን የሚበድሉ ሰዎች እንደ ልብስ ብል እንደሚበላቸው፤ እንደ በግ ጠጉር ትል እንደሚያነክታቸው እግዚአብሔር ይናገራል፡፡
የእግዚአብሔር ጽድቅ በጽድቅ መግዛቱን፣ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጽድቅ ግዛቴ ለዘላለም ነው›› ወይም፣ ‹‹ለዘላለም በጽድቅ እገዛለሁ››
የእግዚአብሔር ማዳን የማዳኑን ውጤት ነጻነትን ይወክላል፡፡ ‹‹ከትውልድ እስከ ትውልድ›› ለዘላለም መኖርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አድናችኃለሁ፣ እናንተም ለዘላለም ነጻ ትሆናላችሁ››
የእርሱ ክንድ ሰው የሆነ ይመስል ሰዎች የያህዌ ክንድ በፍጥነት እንዲረዳቸው ይጠይቃሉ፡፡ ለክንድ መናገር ያልተለመደ ከሆነ በቀጥታ ለያህዌ እንዲናገር ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ሆይ፣ ተነሥ፣ ተነሥ ኀይልህንም ልበስ››
እየረዳቸው ስላልነበረ ሰዎች የያህዌ ክንድ ከእንቅልፍ እንዲነሣ ይጠይቃሉ፡፡ ‹‹የያህዌ ክንድ›› ያህዌን በተለይም ሰዎችን መርዳቱን ይወክላል፡፡ ‹‹ተነሥ›› የሚለው ቃል የተደገመው ሰዎቹ ያህዌ ቶሎ እንዲረዳቸው አጥብቀው መፈለጋቸውን ለማሳየት ነው፡፡
ኀይል በጦርነት ጊዜ ብርታት እንዲሆናቸው የሚለበስ ልብስ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ራስህን አበርታ››
ተናጋሪው የያህዌ ኀይል ታላቅ ነገር እንዲያደርግ አጽንዖት ለመስጠት በጥያቄዎች ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ረዓብን የቆራረጥህ፣ ታላቁን ዘንዶ የወጋህ›› ረዓብ ባሕር ውስጥ የሚኖር እባብ ነው፡፡ ረዓብ የግብፅን መንግሥት ወይም ክፋትና ሁከት ይወክላል፡፡
የያህዌ ኀይል ታላቅ ነገር እንዲያደርግ አጽንዖት ለመስጠት ተናጋሪው እንደ ገና በጥያቄዎች ይጠቀማል፡፡ ይህ የሚያመለክተው እስራኤላውያን በዚያ ውስጥ ተሻግረው ከግብፃውያን ሰራዊት እንዲያመልጡ ያህዌ ቀይ ባሕርን መክፈሉን ነው፡፡
ይህ ከኢሳይያስ 38፥10 ጋር በጣም ይመሳሰላል፡፡
‹‹መቤዠት›› ማለት፣ ‹‹መታደግ›› ማለት ነው፡፡ ይህ የሚያመለክተው ያህዌ የታደጋቸውን ሰዎች ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የታደጋቸው››
የሰው ራስ የሰው ሁለንተና ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለዘላለም ደስ ይሰኛሉ››
እንደ፣ ‹‹ሐዘን›› እና ‹‹ልቅሶ›› ሁሉ፣ ‹‹ተድላ›› እና ‹‹ደስታ›› በመሠረቱ ተመሳሳይ ናቸው፡፡ በአንድነት ሲሆኑ እነዚህ ስሜቶች ምን ያህል ብርቱ እንደሆኑ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡
ይህ የሚያመለክተው እንደ ብርቱ ወንዝ ተድላና ደስታ ሕዝቡን እንደሚያጥለቀልቁ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በተድላና በደስታ ይዋጣሉ›› ወይም፣ እጅግ ደስ ይላቸዋል ሐሤትም ያደርጋሉ››
እነዚህ ስሜቶች ሸሽተው የሚያመልጡ ይመስል ሕዝቡ ከእንግዲህ ሐዘንና ልቅሶ እንደማይገጥመው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ ወዲህ አያዝኑም አያለቅሱም››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
‹‹እኔ›› የሚለው የተደገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ በቋንቋህ ይህ ያልተለመደ ከሆነ ድግግሙን መተው ትችላለህ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ እርሱ ነኝ››
ጥያቄው የቀረበው የጌታ ጥበቃ ያላቸው ሰዎችን መፍራት እንደሌለባቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ሣር የሆኑትን ሰዎች… አትፍራ››
የሰው ሕይወት አጭር መሆኑንና ቶሎ እንደሚሞት አጽንዖት ለመስጠት ሰዎችን ከሣር ጋር ይመሳስላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ሣር ኖረው በፍጥነት የሚሞቱትን›› ወይም ‹‹እንደ ሣር ጠውልገው ቶሎ የሚጠፉትን››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ… የሆኑ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው እርሱን መርሳት እንደሌለባቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌን መርሳት አልነበረብህም… ምድር››
ኢሳይያስ 17፥7 ላይ ይህን የያህዌን ስም እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
‹‹ሰማያትን መዘርጋት›› አንድ ሰው ትልቅ ልብስ በሚዘረጋበት ሁኔታ እርሱም ሰማያትን የዘረጋ ይመስል ያህዌ ሰማያትን እንደ ፈጠረ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰማያትን እንደ ልብስ የዘረጋውን››
በተለምዶ መሠረት ከታች ሆኖ ሕንፃውን የሚደግፍ የድንጋይ ሥራ ነው፡፡ እዚህም ላይ ምድርን በቦታዋ የያዘና የቆመ መሠረት ነው ተብሎ ይታሰብ እንደ ነበር ያመለክታል፡፡ ኢሳይያስ 24፥18 ላይ ይህን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
‹‹ለማጥፋት የተዘጋጀ፤ የጨቋኙ ጽኑ ቁጣ››
‹‹ጽኑ›› ማለት ‹‹ብርቱ›› ወይም ‹‹ታላቅ›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታላቅ ቁጣ››
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው ሕዝቡ ጨቋኞችን መፍራት እንደሌለባቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ጨቋኞቹ ይህን ያህል አስፈሪዎች አይደሉም፡፡ ይህን በዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጨቋኙ ቁጣ ያን ያህል አስፈሪ አይደለም››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህ የሚያመለክተው የባቢሎናውያን ባርያዎች የነበሩትን እስራኤላውያን ነው፡፡ ይህ ሐረግ እንዴት ይሠሩ እንደ ነበር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባርያዎቹ››
ይህ የሚያመለክተው ሲኦልን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሲኦል ጥልቅ›› ወይም ‹‹መቃብር››
‹‹እንጀራ›› ጠቅላላ ምግብን ይወክላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምግብ አያጣም››
ይህ የሚያመለክተው አንድ ትልቅ ጐድጓዳ ሳህን ውስጥ ያለውን በማማሰያ እንደማማሰል ያህዌ ማዕበሉን ወደ ፊትና ወደ ኃላ፣ ወደ ላይና ወደ ታች የሚያደርገው መሆኑን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባሕሩን የሚያማስለው›› ወይም፣ ‹‹ባሕሩን ወደ ላይ ወደ ታች የሚያደርገው››
ማጓራት ድብን ወይም አንበሳን ከመሳሰሉ በሕይወት ካሉ ነገሮች የሚወጣ ኀይለኛ፣ ጯኺ ድምፅ ነው፡፡ እዚህ ላይ ማዕበሉ ተመሳሳይ ድምፅ እንደሚያወጣ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማዕበሉ በጩኸት ይላተማል››
ኢሳይያስ 1፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ይህ የሚናገረው ቃሉ አንዳች ቁሳዊ ነገር ይመስል፣ ኢሳይያስ አፍ ውስጥ በማኖር ያህዌ ለኢሳይያስ ምን ማለት እንዳለበት የነገረው መሆኑን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምን እንደምትል ነግሬሃለሁ››
የያህዌ፣ ‹‹እጅ›› ኀይሉን ያመለክታል፡፡ እርሱን ለመጠበቅ እጁ የሸፈነው ይመስል ያህዌ ኢሳይያስን እንደሚጠብቀው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኀይሌ ጠብቆሃል›› ወይም፣ ‹‹ጋረድሁህ፤ በሰላምም ጠበቅሁህ››
‹‹መትከል›› አንድን ነገር መሬት ውስጥ ማኖር ማለት ነው፡፡ እዚህ ያህዌ ሰማያትን ማጽናቱ፣ ሰማያት እርሱ የሚዘረጋው ድንኳን እንደሆኑና በካስማ አጥብቆ የተከላቸው መሆኑን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰማያትን አጸናሁ››
በተለምዶ፣ ‹‹መሠረት›› ማለት ሕንፃውን ደግፎ የሚይዝ ከበታቹ ያለ የድንጋይ ሥራ ነው፡፡ እዚህም ላይ ምድርን በቦታዋ የሚይዝ ተመሳሳይ ዐይነት ነገር እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ኢሳይያስ 24፥18 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ኢየሩሳሌም እዚያ የሚኖረውን ሕዝብ ትወክላለች፡፡ ያህዌ የኢየሩሳሌም ሕዝብ እዚያ ሆነው እንደሚሰሙ አድርጐ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተነሡ፣ ተነሡ፣ የኢየሩሳሌም ሕዝብ ንቁ››
‹‹ንቂ፣ ተነሺ›› ተነሺ የሚለው ቃል መደገሙ የእስራኤል ሕዝብ እንዲነሣ የቀረበው ጥሪ አስቸኳይ መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ቃል በቃል እነርሱን ከእንቅልፍ የሚቀሰቅስ ጥሪ አይደለም፡፡
ያህዌ ሕዝቡን መቅጣቱ፤ በቁጣው ከሞላውን ዋንጫ ለመጠጣት መገደድ መሆኑ ተነግሯል፡፡ ከቁጣው ዋንጫ ከጠጡ በኃላ ብዙ ወይን ጠጅ ጠጥቶ እንደ ሰከረ ሰው ይንገዳገዳሉ፡፡
ዝቃጭ የሚባለው ፈሳሽ ሥር የሚቀር ጠጣሩ ነገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዝቃጩ እንኳ ሳይቀር››
ዋንጫውን ለሕዝቡ የሚሰጠው እርሱ መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት እዚህ ላይ የያህዌ እጅ የሚያመለክተው ያህዌ ራሱን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ የሰጣችሁን››
‹‹በወይን ጠጅ እንደ ሰከረ ሰው እንድትንገዳገዱ ከሚያደርግ ዋንጫ››
ቀጥ ብሎ አለመሄድ፣ ሲራመዱ መሰናከል
ሁለቱ ሐረጐች ተመሳሳይ ነገር ማለት በመሆናቸው መዋሐድ ይችላሉ፡፡ ይህ የሚያመለክተው ከተማዋ እንደ ሰከረች፣ እጇንም ይዞ የሚመራ እንደሌላት ሴት ኢየሩሳሌምም ዐቅመ ቢስ መሆንዋን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚረዳሽ የለም! እጇን ይዞ የሚመራት ልጅ እንደሌላት ሰካራም ሴት ነሽ››
ኢሳይያስ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው የሚያዝንላቸው ወይም የሚያጽናናቸው አለመኖሩን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ጥያቄዎቹን ዐረፍተ ነገር ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚያዝልሽ የለም… የሚያጽናናሽ የለም››
ሁለቱ ‹‹መዓቶች›› የተባሉት፣ ‹‹መፈራረስና ጥፋት››፣ ‹‹ራብና ሰይፍ›› ናቸው፡፡
እነዚህ ሁለት ቃሎች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፤ የጠላት ሰራዊት ምድሪቱን እንደሚያጠፋ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቻችሁ ምድራችሁን ባዶና ጠፍ አድርገዋል››
‹‹ራብ›› እና፣ ‹‹ሰይፍ›› በሕዝቡ ላይ የሚመጣውን መዓት ያመለክታሉ፡፡ ‹‹ሰይፍ›› ጦርነትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብዙዎቻችሁ›› በራብና በጦርነት ትሞታላችሁ››
ይህ አጠቃላይ አነጋገር ነው፡፡ ብዙዎች በየጐዳናው ጥግ ይጋደማሉ ሲባል ሁሉም ማለት አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መንገዱ ላይ ይጋደማሉ››
ይህ የሚያመለክተው በወጥመድ እንደ ተያዘ ሚዷቋ ሕፃናት በጣም መድከማቸውንና ዐቅመ ቢስ መሆናቸውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በወጥመድ እንደ ተያዘ ሚዷቋ ዐቅመ ቢስ ሆነዋል›› ወይም፣ ‹‹ወጥመድ እንደ ያዘው ሚዷቋ ዐቅመ ቢስ››
ይህ አጋዘን የሚመስል፣ ቀንድ ያለውና በፍጥነት የሚሮጥ እንስሳ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አጋዘን››
የያህዌ፣ ‹‹ቁጣ›› እነርሱን ስለ ተቆጣ ያህዌ ሕዝቡን መቅጣቱን ያመለክታል፡፡ ይህ የሚያመለክተው በያህዌ ቁጣ የተሞሉ ያህል ሕዝቡ ክፉኛ መቀጣታቸውን ነው፡፡ ‹‹ተግሣጽ›› የሚለውን ቃል ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ስለ ተቆጣቸውና ስለ ገሠጻቸው ያህዌ ክፉኛ ቀጣቸው››
ኢሳይያስ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ፣ ‹‹አንቺ›› የሚለው የተጐዳውን ሕዝብ ለማመልከት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንት የተጐዳችሁና የሰከራችሁ ሕዝብ››
ከያህዌ ቁጣ ዋንጫ እንዲጠጡ በመገደድ እንደ ሰከሩ ሁሉ፣ ከመከራቸው ብዛት የተነሣ እንደ ሰካራም ስለሆኑ ሰዎች ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የያህዌን ቁጣ ዋንጫ ጠጥታችሁ የሰከራችሁ›› ወይም፣ ‹‹በደረሰባችሁ ከባድ መከራ እንደ ሰካራም የሆናችሁ››
ቁጣው ከእነርሱ ያራቀው ዋንጫ ይመስል፣ ከእንዲህ ያህዌ በሕዝቡ እንደማይቆጣ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ በአንቺ ላይ አልቆጣም፤ ያንገዳገደሽን ጽዋ፣ ቁጣዬ የሞላበትን ዋንጫ ከአንቺ ወስጃለሁ››
ይህ ጥቅም ላይ የዋለው ቀጥሎ ለሚናገረው የአድማጮችን ትኩረት ለመሳብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አድምጡ››
‹‹ዋንጫ›› የሚለው ዋንጫው ውስጥ ያለውን ለማመልከት ነው፡፡ ኢሳይያስ 51፥17 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝብን የሚያንገደግድ የወይን ጠጅ ዋንጫ››
ያህዌ በቁጣው ከተሞላው ጽዋ እንዲጠጡ ያስገደደ ያህል ሕዝቡን እንደቀጣ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 51፥17 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በቁጣዬ የተሞላ ጽዋ›› ወይም፣ ‹‹ቁጣዬ የሞላበት ዋንጫ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
በቁጣው የሞላውን ዋንጫ እንዲጠጡ ያስገደዳቸው ያህል ያህዌ ጠላቶቻቸውን እንደሚቀጣ ይናገራል፡፡
ዋንጫው እጃቸው ላይ እንዲሆን በማድረግ ዋንጫው ውስጥ ካለው እንዲጠጡ ያህዌ ያስገድዳቸዋል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶችህን ከቁጣዬ ጽዋ ወይን ጠጅ እንዲጠጡ አስገድዳለሁ››
አስጨናቂዎች የሚለውን ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንቺን ያስጨነቁ›› ወይም፣ ‹‹መከራ ያደረሱብሽ››
ጠላቶቻቸው በጀርባቸው መረማመዳቸውን መንገድ ላይ ከመራመድ ጋር ያመሳስለዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶችሽ በጀርባሽ እንዲረማመዱ መንገድ ላይ ተጋደሚ››
x
ኢሳይያስ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
‹‹ኢየሩሳሌም›› የምትወክለው እዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኢየሩሳሌም ሰዎች፣ ትቢያችሁን አራግፉ፣ ተነሡ፣ ተቀመጡ››
በባቢሎን ምርኮኞች በነበሩ ዘመን የኢየሩሳሌም ሰዎች አንገታቸው ላይ ሰንሰለት አድርገው እንደ ነበር ተመልክቶአል፡፡ ዐረፍተ ነገሩን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ የከተማዋ፣ ‹‹ሴት ልጅ›› የከተማዋ ሕዝብ ማለት ነው፡፡ ኢሳይያስ 1፥8 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጽዮን ሕዝብ›› ወይም፣ ‹‹በጽዮን የምትኖሩ ሰዎች››
ይህ የሚያመለክተው የእስራኤል ሕዝብ ባለቤት ያህዌ መሆኑን ነው፡፡ እውነተኛ ባለቤት እንደ መሆኑ እርሱ በወደደ ጊዜ ሊሸጣቸው ወይም መልሶ ሊወስዳቸው መብት አለው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያለ ዋጋ ሸጥኃችሁ፤ ያለ ገንዘብ እቤዣችኃለሁ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹በመጀመሪያ›› የእስራኤል ታሪክ የተጀመረበትንና ሕዝብ የሆኑበትን ጊዜ ያመለክታል፡፡
‹‹ወደ ግብፅ… ሄደ›› ከከነዓን ወደ ግብፅ ሲጓዙ፣ ‹‹ወረደ›› ማለት የተለመደ ነበር፡፡
‹‹አሦር›› የሚያመለክተው የአሦርን ሕዝብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሦር ሕዝብ ግፍ አደረገበት››
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው ሕዝቡ የሚናገረውን ልብ እንዲሉ ነው፡፡ ጥያቄውን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አሁን የሆነውን ተመልከቱ… ሕዝቤ ያለ ምክንያት ተወስዷል››
የሚናገረውን እርግጠኝነት ለማሳየት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 30፥1 ላይ እንዳለው ተርጉመው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ ያህዌ የተናገረው ነው›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላት ሕዝቤን ያለ ዋጋ ሲወስደው አየሁ››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ያለ ዋጋ›› ማለት ባቢሎናውያን ሕዝቡን የወሰዱት በግፍ ወይም ያለ ምክንያት ነበር ማለት ነው፤ ወይም 2) ያህዌ የእስራኤል ሕዝብ ባለቤት መሆኑና ያለ ዋጋ ሊሸጣቸው ወይም ሊገዛቸው መብት እንዳለው የሚናገረው የኢሳይያስ 52፥3 ላይ ያለው ቀጣይ ሊሆን ይችላል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ሕዝቡን ድል ያደረጉትን ባቢሎናውያንን ነው፡፡ ይሁን እንጂ፣ አንዳንድ ቅጂዎች፣ ‹‹የገዟቸው ያለቅሳሉ›› ይላሉ፡፡ በእነዚህ ቅጂዎች መሠረት ይህ ጥቅስ የሚያመለክተው በምርኮ የነበሩ እስራኤላውያንን ይመሩ የነበሩ ሰዎች ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ስም›› የያህዌን ማንነት ይወክላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላት ሕዝቡን ሲወስድ የሚመለከቱ ስለ እኔ ያለ ማቋረጥ ክፉ ይናገራሉ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ስም›› የያህዌን ማንነት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለዚህ ሕዝቤ በእውነት እኔ ማን መሆኔን ያውቃሉ››
ኢሳይያስ ለእስራኤል ሕዝብ ይናገራል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እግሮች›› እየተራመደ ያለውን መልእክተኛ ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መልካሙን ዜና ለመናገር በተራሮች ላይ የሚመጣውን መልእክተኛ ማየት በጣም ያማረ ነው››
እዚህ ላይ ‹‹ጽዮን፣›› የጽዮንን ሕዝብ ትወክላለች፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጽዮን ሕዝብ››
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ይጮኻሉ››
‹‹ዐይን›› መላውን ሰው ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እያንዳንዳቸው››
ኢሳይያስ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
ኢሳይያስ የኢየሩሳሌም ፍርስራሾች ደስ የሚሰኙ ሰዎች እንደሆኑ አድርጐ ይናገራል፡፡ ይህ ተሸንፈው የነበሩ የኢየሩሳሌምን ሰዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኢየሩሳሌም ፍርስራሽ መካከል የምትኖሩ ሰዎች››
‹‹ኢየሩሳሌም›› ሕዝቡን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ተቤዥቶአል››
‹‹ክንድ›› የያህዌን ኀይል ይወክላል፡፡ ያህዌ ቅዱስና ኀያል መሆኑን ለሕዝቡ ማሳየቱ እንደ አንድ ጦረኛ ካባውን አውልቆ ክንዱን በመግለጥ ለጦርነት መዘጋጀት መሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቅድስናውንና ብርቱ ኀይሉን አሳየ››
‹‹ሕዝቦች›› እና፣ ‹‹ምድር›› በምድር ሁሉ ያሉ አገሮች ሕዝቦችን ይወክላሉ፡፡
ኢሳይያስ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህ ቃል የተደገመው ምንም እንኳ ወዲያው ባይሆንም ሕዝቡ በእርግጥ መለየት እንዳለባቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
የእስራኤል ሕዝብ በባቢሎን ባርያዎች እንደ ነበሩ ይታወቃል፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባርያዎች ከሆናችሁበት ምድር ውጡ፡፡
መነካት ወይም መበላት እንደሌለበት ያህዌ የተናገረለት ነገር ንጹሕ እንዳልሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የማይወደውን አትንኩ››
‹‹እርሷ›› ባቢሎንን ይወክላል፡፡
ያህዌ ሕዝቡን ከጠላቶቻችው መጠበቁ እርሱ ፊት ፊታቸው የሚሄድ፣ እነርሱን ለመጠበቅ ከሕዝቡ ኃላ እንዳለ ጦረኛ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ ‹‹ገናና ይሆናል›› — ‹‹ከፍ ከፍ ይላል›› — ‹‹ይከብራል›› የተሰኙት ቃሎች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ቢሆኑም፣ ያህዌ ባርያውን እንደሚያከብር አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ ኢሳይያስ 33፥10 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለባርያዬ ከፍ ያለውን ክብር እሰጠዋለሁ››
‹‹አንተ›› የሚለው የሚያመለክተው የያህዌን ባርያ ነው፡፡ ይሁን እንጂ፣ ተርጓሚዎች ‹‹አንተ›› የሚለውን፣ ‹‹እርሱ›› ማለት ይችላሉ፡፡
የያህዌ ባርያ መልክ የጐሰቆለው ጠላቶቹ ክፉኛ ስለ ደበደቡት ነው፡፡ የዚህን የተሟላ ትርጒም የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቹ ክፉኛ ስለ ደበደቡት የሰው ልጅ እንኳ አይመስልም››
ያህዌ ስለ ባርያው መናገር ቀጥሏል
ሰዎች በያህዌ ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖራቸው ማድረግ፣ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖራቸው ሰዎችን በመሥዋዕቱ ደም የሚረጭ ካህን እንደሆነ ተደርጐ ተነግሯል፡፡
እዚህ ላይ ‹‹ይረጫል›› ተብሎ የተተረጐመው የዕብራይስጥ ቃል፣ አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች እንዳደረጉት፣ ‹‹ያስደንቃል›› ወይም፣ ‹‹ያስገርማል›› ተብሎ ሊተረጐም ይችላል፡፡
‹‹ሕዝቦች›› የየአገሩን ሰዎች ይወክላሉ፡፡
‹‹አፋቸውን ይዘጋሉ›› ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ነገሥታት ማውራታቸውን ያቆማሉ›› ወይም፣ ‹‹ነገሥታት ዝም ይላሉ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም ያልነገራቸው›› ወይም፣ ‹‹ማንም ያልነገራቸውን ነገር››
እዚህ ላይ ኢሳይያስ ወደ ፊት የሚሆኑ ነገሮችን ባለፈው ጊዜ እንደ ተፈጸሙ አድርጐ ይናገራል፡፡ ይህ በእርግጥ እንደሚሆን አጽንዖት ይሰጣል፡፡
ኢሳይያስ ስለ ያህዌ ባርያ መናገር ቀጥሏል፡፡
ኢሳይያስ የተረዳው በጣም አስገራሚ በመሆኑ ምርኮኞቹ ያምኑ እንደሆነ ይጠይቃል፡፡ ‹‹እኛ›› የሚለው እርሱንና በምርኮ ያሉትን ይጨምራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኛ የሰማነውን ማመን በጣም ከባድ ነው››
ክንድ የእግዚአብሔርን ኀይል ያመለክታል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ኀይሉን ለሕዝቡ ገለጠ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እርሱ›› ኢሳይያስ ከቡቃያ ጋር የሚያመሳስለው የእግዚአብሔርን ባርያ ያመለክታል፡፡ ይህም እንደ ደካማ መገለጡ ያመለክታል፡፡
‹‹ደረቅ መሬት›› ተክል የማያድግበት ጠንካራ መሬት ሲሆን፣ የያህዌ ባርያ የሚመጣበትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፍጹም ከማይታሰብ ሁኔታ››
ኢሳይያስ ስለ ያህዌ ባርያ መናገር ቀጥሏል፡፡ (ኢሳይያስ 53፥1-2 ይመ.)
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች እንደ ከንቱ ነገር ቆጥረው ናቁት››
‹‹ማንኛውንም ሐዘን የሚያውቅ ሰው››
‹‹ፊት›› የሰውን ትኩረትና ኀብረት ይወክላል፡፡ ፊትን መሰወር ፊትን ማዞር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ፊታቸውን የሚያዞሩበት››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምንም ጥቅም እንደሌለው ቆጠሩት››
ኢሳይያስ ስለ ያህዌ ባርያ መናገር ቀጥሏል (ኢሳይያስ 53፥1-2 ይመ.)
‹‹መሸከም›› እንደ ሕመምና ሐዘን ሁሉ የነገር ስም ሲሆን፣ መውሰድን ይወክላል፡፡ ‹‹አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕመማችንና ደዌያችንን በራሱ ወስዶ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር እየቀጣውና እያሠቃየው እንደሆነ ቆጠርን››
ኢሳይያስ ስለ ያህዌ ባርያ መናገር ቀጥሏል (ኢሳይያስ 53፥1-2 ይመ.)
እነዚህ ሁለት ሐረጐች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፤ አጽንዖት የሚሰጡት የያህዌ ባርያ ያን ሁሉ መከራ የተቀበለው ስለ ሰዎች ኀጢአት መሆኑን ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእኛ ኀጢአት የተነሣ ጠላት እንዲወጋውና እንዲገድለው እግዚአብሔር ፈቀደ››
ይህ የሚያመለክተው ከእግዚአብሔር ጋር ሰላምን ነው፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኛ በስምምነት እንድንኖር እርሱ ይህን ቅጣት ተቀበለ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእርሱ ስቃይና ቁስል ፈወሰን››
ኢሳይያስ ስለ ያህዌ ባርያ መናገር ቀጥሏል (ኢሳይያስ 53፥1-2 ይመ.)
በጐች ብዙ ጊዜ እረኛው እነርሱን ከሚመራበት መንገድ ይወጣሉ፡፡ ኢሳይያስ ይህን ሲል እግዚአብሔር ካዘዘው ይልቅ፣ እኛ የወደድነውን እናደርጋለን ማለቱ ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ርኩሰት› የኀጢአታችንን በደል ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሁላችንም ኀጢአት በደል››
ኢሳይያስ ስለ ያህዌ ባርያ መናገር ቀጥሏል (ኢሳይያስ 53፥1-2 ይመ.)
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ግፍ አደረጉበት››
‹‹አፍ›› ሰው የሚናገረውን ይወክላል፡፡ አፍን መክፈት መናገር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አልተቃወመም››
ሰዎች ሲጐዱትና ሲያዋርዱት ዝም ማለቱን አጽንዖት ለመስጠት ኢሳይያስ የያህዌን ባርያ ከጠቦትና ከበግ ጋር ያመሳስለዋል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰው ሲያርደው ዝም እንደሚል ጠቦት››
ኢሳይያስ ስለ ያህዌ ባርያ መናገር ቀጥሏል (ኢሳይያስ 53፥1-2 ይመ.)
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ ‹‹ማስጨነቅ›› የሚለውን አንዳንድ ቅጂዎች ‹‹በእስራት›› ብለውታል፡፡ እንደ እነዚህ ቅጂዎች ከሆነ፣ የያህዌ ባርያ ይታሠራል፣ ከዚያም ይፈረድበታል፣ ይወገዛል ማለት ነው፡፡
ጥያቄው አጽንዖት የሚሰጠው ስለ እርሱ የሚያስብ አለመኖሩን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእርሱ ትውልድ እርሱ ላይ ለሆነው የሚያስብ የለም›› ወይም፣ ‹‹በዘመኑ ከነበሩ ሰዎች መካከል እርሱ ላይ ስለ ሆነው የሚያስብ የለም፡፡››
ይህን የዕብራይስጥ ምንባብ ብዙ ቅጂዎች በተለያየ መንገድ ተርጉመውታል፡፡ ‹‹ስለ ዘሮች የሚናገር ማን ነው?›› ወይም፣ ‹‹ስለ ዕጣ ፈንታው የሚናገር ማን ነው?››
‹‹መቆረጥ›› መሞት ማለት ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ግን ሞተ›› ወይም፣ ‹‹ግን ሞት ወሰደው››
‹‹ስለ እስራኤል ሕዝብ››
‹‹አፍ›› ሰው የሚናገረውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በንግግሩ ማንንም አላታለለም››
ኢሳይያስ ስለ ያህዌ ባርያ መናገር ቀጥሏል (ኢሳይያስ 53፥1-2 ይመ.)
እዚህ ላይ፣ ‹‹ዘሩ›› ማለት ከባርያው መሥዋዕት የተነሣ ያህዌ ይቅር ያላቸውን ሰዎች ነው፡፡
ይህ የሚናገረው ብዙ ዘመን እንደሚኖር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ባርያውን እንደ ገና እንዲኖር ያደርጋል››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ በባርያው በኩል ዓላማውን ያከናውናል››
‹‹ሕይወቱ›› የሚለው የሚያመለክተው የያህዌን ባርያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የያህዌ ባርያ መከራ ከተቀበለ በኃላ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ብርሃን›› የሚለው ሕይወትን እንደሆነ ብዙ ቅጂዎች ይገነዘባሉ፡፡ ይህም ባርያው እንደ ገና ይኖራል ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹የእኔ›› የሚለው ያህዌ ነው፡፡
‹‹ይሸከማል›› ማለት፣ ይወስዳል ማለት ነው፡፡ ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ርኩሰታቸው›› የኀጢአታቸውን ቅጣት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቅጣታቸውን ይወሰድዳል›› ወይም፣ ‹‹ለኀጠአታቸው ይቀጣል›› ወይም 2) ‹‹ርኩሰታቸው›› በደልን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በደላቸውን በራሱ ይወስዳል›› ወይም፣ ‹‹ለኀጢአታቸው በደለኛ ይሆናል፡፡››
ያህዌ ስለ ባርያው መናገር ቀጥሏል፡፡
ሁለቱም ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ‹‹ድርሻ›› እና ‹‹ምርኮ›› ጦርነት በድል ከተጠናቀቀ በኃላ አንድ ንጉሥ የተዘረፈውን መካፈል ወይም ለወታደሮች መሸለምን ያመለክታሉ፡፡ ይህም ማለት ከመሥዋዕቱ የተነሣ ያህዌ ባርያውን እጅግ ያከብረዋል ማለት ነው፡፡
ብዙ ቅጂዎች ይህን፣ ‹‹አያሌ›› ወይም፣ ‹‹ብርቱዎች›› በማለት ተርጉመዋል፡፡
‹‹መጋለጥ›› ምቹ መሆን ወይም ያለ ምንም ከለላ ማለት ነው፡፡ የያህዌ ባርያ ራሱን የሚሞትበት ሁኔታ ውስጥ አኖረ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፈቃደኝነት ለሞት መጋለጥን ተቀበለ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች እንደ ወንጀለኛ እንዲቆጥሩት ፈቀደ››
እንደ ገና በኢየሩሳሌም ብዙ ሰዎች ስለሚኖሩ ደስ እንዲላቸው ያህዌ ለሕዝቡ ይናገራል፡፡ ይህንን በተመለከተ ያላገባች ሴት ብዙ ልጆች ይኖሩዋታል ማለት መሆኑን ያህዌ ይናገራል፡፡
ይህ ከመጀመሪያው ዐረፍተ ነገር ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡
ወደ ፊት የሚሆነው ነገር ባለፈው ጊዜ እንደ ተፈጸመ ተደርጐ ተነግሯል፡፡ ይህም ነገሩ በእርግጥ እንደሚሆን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የተተወችው ሴት ልጆች እጅግ ብዙ ይሆናሉ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹የተተወችው›› ማለት ባልዋ የናቃትና የተዋት ሴት ማለት ነው፡፡
ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህ ኢሳይያስ 54፥1 ላይ የጀመረው ምሳሌ ቀጣይ ነው፡፡ ሕዝባቸው እጅግ ስለሚበዛ እንዲዘጋጁ ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሰዎች ይናገራል፤ የሕዝባቸው መብዛት ለብዙ ልጆች የሚበቃ ክፍል እንዲኖር ድንኳንዋን እንድታሰፋ ይናገራል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹አንቺ›› ነጠላ ቁጥር ሲሆን፣ መካን ስለሆነች ሴት ያመለክታል፡፡ እርሷ የሚለው ራስዋንና ዘሮችዋን ሁሉ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንቺና ዘሮችሽ ትስፋፋላችሁ››
‹‹ሕዝቦች›› ሰዎችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሌላ አገር ሕዝቦችን ያሸንፋሉ››
ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ጠላቶቻቸው ሲያሸንፏቸው የተሰማቸው ሐፍረት ከእንግዲህ እንደማይሰማቸው ያህዌ ለሕዝቡ ይናገራል፤ ይህም ልጅ ባለመውለድዋና ባልዋ ስለ ተዋት እፍረት ከተሰማት ሴት ጋር ተመሳስሎአል፡፡
ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
ያህዌ ሕዝቡን መወደዱና መጠንቀቁ እርሱ ባላቸው እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ይህን ኢሳይያስ 17፥7 እንደ ተረጐምህ ተርጉመው፡፡
ይህን ኢሳይያስ 1፥24 እንደ ተረጐምህ ተርጉመው
ይህን ኢሳይያስ 5፥16 እንደ ተረጐምህ ተርጉመው
ይህን ኢሳይያስ 41፥14 እንደ ተረጐምህ ተርጉመው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ የምድር ሁሉ አምላክ ነው፡፡››
ያህዌ ሕዝቡ ወደ ምርኮ እንዲሄድና ተመልሶ እንዲመጣ ማድረጉ፣ እርሱ ሚስቱን ትቶ እንደ ነበር፣ አሁን ግን መልሶ እንደ ተቀበላት ባል እንደሆነ ተነግሯል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹መንፈስ›› የሰውን ውስጣዊ ማንነት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አዘነ›› ወይም፣ ‹‹ተከዘ››
ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
የያህዌ በጣም መቆጣት ሕዝብን በሚያጥለቀልቅ ጐርፍ ተመስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም በተቆጣሁ ጊዜ››
‹‹ፊትን መሰወር›› ያህዌ ሕዝቡን መተዉንና እንዲሠቃዩ መፍቀዱን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተውሁሽ››
‹‹ታማኝነት›› የሚለውን ‹‹ታማኝ›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡ ኢሳይያስ 16፥5 ላይ፣ ‹‹ኪዳናዊ ታማኝነት›› የሚለውን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ነገር ግን እኔ ከአንቺ ጋር ላደረግሁት ኪዳን ሁሌም ታማኝ ነኝ›› ወይም፣ ‹‹ቃል የገባቡልሽን ለመፈጸም እኔ ሁሌም ታማኝ ነኝ››
እዚህ ላይ ያህዌ ስለ ራሱ በሦስተኛ ሰው ደረጃ ይናገራል፡፡ በመጀመሪያ ሰው መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ታዳጊሽ ያህዌ ለአንቺ የተናገርሁት ይህን ነው››
ይህ በኖኅ ዘመን ያህዌ ያደረገውን ጐርፍ ያመለክታል፡፡
እነዚህ መስፈርቶች ቢሟሉ ኖሮ ምን ይሆን እንደ ነበር ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተራሮች ቢወድቁ፣ ኮረብቶችም ቢናወጡ ለአንቺ ያለኝ ፍቅር››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ኮረብቶች ይናወጡ ይሆናል››
ያህዌ ለሕዝቡ ያለው ቀጣይ ፍቅር፣ ከሕዝቡ በማይመለስ ነገር ተመስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንቺን መውደዴን አልተውም››
ያህዌ ከሕዝቡ ጋር ያለውን ኪዳን አለመሻሩ፣ ኪዳኑ የማይናወጥ ነገር እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰላም ኪዳኔን አልሽርም›› ወይም፣ ‹‹በኪዳኔ በሰጠሁሽ ተስፋ መሠረት ሰላሜን በእርግጥ እሰጥሻለሁ››
እዚህ ላይ ያህዌ ስለ ራሱ በሦስተኛ ሰው ደረጃ ይናገራል፡፡ በመጀመሪያ ሰው መግለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምራራልሽ እኔ ያህዌ የምለው ይህን ነው››
ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
እዚሀ ላይ ያህዌ የምትሰማው ይመስል ለኢየሩሳሌም ይናገራል፡፡ ኢየሩሳሌም እዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ትወክላለች፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንት የተጨነቃችሁ የኢየሩሳሌም ሰዎች››
ሕዝቡ በዐውሎ ነፋስና በማዕበል ተወስደውና ተጐድተው እንደ ነበር ያህዌ ይናገራል፡፡ ይህም በጣም የተጐዱና መረጋጋትም እንዳልነበራቸው ያመለክታል፡፡
‹‹አጽናኝ የሌለሽ››
ያህዌ ኢየሩሳሌምን እንደሚመሠርትና ውብ እንደሚያደርጋት ባማሩ ቃላት ይናገራል፡፡ ምንም እንኳ የተጋነነ ቢመስልም ያህዌ በተናገረው መሠረት መተርጐም አለበት፡፡
እነዚህ ሁሉ የከበሩ ድንጋዮች ናቸው፡፡ የሚያብረቀርቅ ዕንቁ ነጣ ያለ ሰማያዊና አረንጋዴ ነው፤ ሰንፔር ጥቁር ሰማያዊ ነው፤ ቀይ ዕንቁ ቀይ ሐምራዊ ነው፡፡
ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ልጆችሽን ሁሉ ያስተምራል››
ያህዌ በሦስተኛ ሰው ደረጃ ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ በመጀመሪያ ሰው ደረጃ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእኔ በያህዌ››
‹‹ጽድቅ›› የሚለውን የነገር ስም፣ ‹‹ትክክል›› በሚለው መተርጐም ይቻላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ትክክል የሆነውን ስለምታደርጊ እኔ አበረታሻለሁ››
በከተማው ወይም በውጪ ያለ ማንም ከእንግዲህ የኢየሩሳሌምን ነዋሪዎች አያስፈራቸውም፡፡
ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
‹‹የሚያራግብ›› የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን፣ ‹‹ችግር የሚፈጥር›› ወይም፣ ‹‹የሚያውክሽ›› ማለት ነው፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን፣ ‹‹ድል ታደርጊያቸዋለሽ›› ማለት ነው፡፡
ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
የጠላት ሐሳብ በያህዌ ሕዝብ ላይ አለመሳካቱ፣ እነርሱ ላይ የተሠራ መሣሪያ መክሸፍ ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶች አንቺ ላይ መሣሪያ ያበጁ ይሆናል፤ ግን አያሸንፉሽም››
ለሚያገለግሉት ሰዎች ያህዌ የሚሰጠው ሽልማት ርስታቸው እንደሆነ ተነግሯል፡፡
የተናገረው እርግጥ መሆኑን ለማሳየት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 30፥1 ላይ ያለውን እንደ ተረጐምህ ተርጉመው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የተናገረው ይህን ነው›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ የተናገርሁት ይህን ነው››
ያህዌ የሚበላና የሚጠጣ ነገር በነጻ እንደሚሰጥ፣ እርሱም ሕዝቡን በነጻ እንደሚባርክ ይናገራል፡፡
ይህ ቃል መደገሙ የግብዣውን አጣዳፊነት ያመለክታል፡፡
ብዙውን ጊዜ አንዳች ነገር ለመግዛት ማንም ገንዘብ መክፈል ያለበት እንደ መሆኑ መጠን፣ ይህ ዐረፍተ ነገር ስላቅ ይመስላል፡፡ ይህ አጽንዖት የሚሰጠው እነዚህን ነገሮች በነጻ ለመስጠት የያህዌን አስደናቂ ጸጋ ነው፡፡
ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ጥያቄዎቹን ያቀረበው ሕዝቡን ለመገሠጽ ነው፡፡ ከያህዌ ውጪ ደስታ ማግኘት የሚፈልጉ ሰዎች መብል ላልሆነ ነገር ገንዘብ ከማውጣትና ለማያጠግብ ነገር ጉልበትን ከመጨረስ ጋር ተመሳሳይ መሆኑን ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንጀራ ላልሆነ ነገር ገንዘብ ማውጣት የለባችሁም… ለማያጠግብ ነገር መሥራት የለባችሁም››
ይህ የሚያመለክተው ለአንዳች ነገር ለመክፈል የብር ሳንቲሞችን መቁጠርን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ገንዘብ መክፈል››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እንጀራ›› በአጠቃላይ ምግብን ይወክላል፡፡ ሰዎቹ ገንዘብ ያወጡ የነበረው ምግብ ላልሆነ ነገር ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምግብ ላልሆኑ ነገሮች››
በያህዌ በረከትና ደስታ የሚተማመኑ ሰዎች ደስ የሚያሰኛቸውን መልካም ምግብ እንደሚበሉ ሰዎች መሆናቸው ተነግሯል፡፡
‹‹ጮማ›› ውስጡ ብዙ ስብ ያለው ሥጋ ሲሆን፣ መልካም ምግብን የሚወክል ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምርጥ በሆነ ምግብ››
ልብ ብሎ መስማት ጆሮን መመለስ ማለት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልብ በሉ››
ይህም ማለት፣ 1) ባለፈው ጊዜ ያህዌ ለንጉሥ ዳዊት ያደረገውን ያመለክታል፡፡ ወይም 2) ያህዌ ከዳዊት ዘሮች በአንዱ የሚያደርገውን ያመለክታል፡፡
ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ኢሳይያስ 1፥4 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱን ማግኘት በሚቻልበት ጊዜ ያህዌን ፈልጉት››
‹‹ክፉ›› የሚያመለክተው ክፉ ሰውን ነው፡፡ ከዚህ በፊት ይራመዱበት በነበረው መንገድ መራመድ እንደ ተወ ሰው፣ ክፉ ሰዎችም ከእንግዲህ ኀጢአት እንደማያደርጉ ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉዎች አኗኗራቸውን ይለውጡ››
ግሡ ካለፈው ሐረግ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኀጢአተኛ ሰው ሐሳቡን ይተው››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹አስተሳሰቡን›› ወይም 2) ‹‹ዕቅዱን››
‹‹ያህዌ ያዝንለታል››
ግሡ በዚህ ዐረፍተ ነገር የመጀመሪያ ሐረግ ውስጥ ይገኛል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ አምላካችን ይመለስ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
የሚናገረው እርግጥ መሆኑን ለማሳየት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 30፥1 ላይ እንዳለው ተርጉመው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የተናገረው ይህን ነው›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
እርሱ የሚያስበውና የሚያደርገው ሰዎች ከሚያስቡትና ከሚያደርጉት ሰማይ ከምድር ከፍ የሚለውን ያህል ከፍ ያለ ወይም የላቀ መሆኑን ያህዌ ይናገራል፡፡
ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ዝናብና በረዶ እንደሚተንን ነው፡፡
ቃሉ አንድ ነገር እንዲያደርግ እንደ ተላከ መልእክተኛ እንደሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹አፍ›› ያህዌ ራሱን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ የምናገረው ቃል››
እዚህ ላይ ቃሉ ወደ ያህዌ መመለሱ እርሱ የላከውን ሥራ ማከናወኑን ያመለክታል፡፡ ‹‹ባዶውን›› አይመለስም ማለት ሥራውን ሳይፈጽም አይቀርም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሥራውን መፈጸሙ አይቀርም››
ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሰላም እመራችኃለሁ››
ተራሮችና ኮረብቶች ድምፅና እጆች እንዳሉዋቸው ሰዎች ያህዌ ሕዝቡን ሲታደግ ደስ እንደሚላቸው ያህዌ ይናገራል፡፡
‹‹እሾኽ›› እና ‹‹ኩርንችት›› የሚዋጋ እሾኽ ያላቸው ተክሎችን ያመለክታሉ፡፡ ‹‹የጥድ ዛፍ›› እና፣ ‹‹ባርሰነት›› ሁሌም ለምለም የሆኑ ዛፎችን ያመለክታሉ፡፡ እሾኻማ ተክሎች ጥፋትን ሲወክሉ፣ ለምለም ዛፎች ግን ሕይወትንና ብልጽግናን ይወክላሉ፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ስም›› የያህዌን ዝና ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእርሱ ዝና›› ወይም፣ ‹‹ለእርሱ ክብር››
መኖሩን የሚያቋርጥ ነገር ከዛፍ እንደ ተቆረጠ ቅርንጫፍ ወይም ከልብሱ እንደ ተቀደደ ቅዳጅ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አያልቅም›› ወይም፣ ‹‹ለዘላለም ይኖራል››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በቅርቡ አድናችኃለሁ፤ ጻድቅ መሆኔንም አሳያችኃለሁ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹አጥብቆ የያዘ›› ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን፣ አንድን ነገር ማክበር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁሌም ያን ለማድረግ ጠንቃቃ የሆነ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› የሚወክለው መላውን ሰው ሲሆን፣ የሰውን ድርጊትና ጸባይ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ ነገር የማያደርግ››
ይህም ማለት ጃንደረቦች በመኮላሸታቸው ከደረሰባቸው አካለ ጐዶሎነት የተነሣ የያህዌ ሕዝብ አካል እንዳይደሉ ሊያስቡ እንደሚችሉ ያመለክታል (ልጆች መውለድ ስለማይችሉ)፡፡ እስራኤላውያን ማኮላሸት አይፈጽሙም፤ ያን የሚያደርጉ ለቅጣት ሲባል የሌላ አገር ሰዎች ናቸው፡፡ የዕብራውያንን እምነት የተቀበሉ ጃንደረቦች መቅደስ ውስጥ እንዲያመልኩ እንደማይፈቀድላቸው ያውቃሉ፡፡ (ዘዳግም 23፥1)፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በቤተ መቅደሴ ቅጥር ውስጥ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አያልቅም›› ወይም፣ ‹‹አይረሳም››
ይህ የሚያመለክተው ከያህዌ ሕዝብ ጋር የተባበሩ የሌላ አገር ሰዎችን ነው፡፡
‹‹የያህዌ ስም›› እርሱ ራሱን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌን የሚወዱ››
ኢሳይያስ 11፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መሠዊያየ ላይ እቀበለዋለሁ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቤቴ የጸሎት ቤት ይሆናል››
የተናገረው እርግጥ መሆኑን ለማሳየት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእስራኤል የተጣሉትን የሚሰበሰብ ያህዌ እንዲህ ይላል›› ወይም፣ ‹‹ይህ ከእስራኤል የተጣሉትን የምሰበስብ እኔ ያህዌ የተናገርሁት ነው››
በዱር አራዊት የሚመስላቸውን የሌላ አገር ሰራዊት መጥተው የእስራኤልን ሕዝብ እንዲያጠቁ እግዚአብሔር ይጠራል፡፡
ይህ ማለት የእስራኤል መሪዎች ማኅበረ ሰቡ ውስጥ እየሆነ ያለውን ማየት አልቻሉም ምናልባትም አልፈለጉም ማለት ነው፡፡
መሪዎቹ ሕዝቡን ማስጠንቀቅ ነበረባቸው፣ ግን ያን አላደረጉም፡፡ ማኀበረ ሰቡ ውስጥ አንድን ሰው በውሻ መመሰል ትልቅ ስድብ ነው፡፡
ይህ ማለት መሪዎቹ የእግዚአብሔርን ማስጠንቀቂያ ለሕዝቡ አያመጡም፤ ግን የራሳቸውን ምቾት ብቻ ይፈልጋሉ ማለት ነው፡፡
ያህዌ የሕዝቡን ክፉ መሪዎች መግለጽ ቀጥሏል፡፡
ያህዌ የእስራኤልን ክፉ መሪዎች ከውሾች ጋር አመሳስሎአቸዋል፡፡
‹‹ታማኝነት›› የሚለውን፣ ‹‹ታማኝ›› ማለት ይቻላል፡፡ ኢሳይያስ 16፥5 ላይ፣ ‹‹ኪዳናዊ ታማኝነት›› የሚለውን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለኪዳኑ ታማኝ የሆኑ ሰዎች›› ወይም፣ ‹‹ታማኝ ሰዎች››
ሁለቱም የሚያመለክቱት መሞትን ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጻድቃን ይሞታሉ፤ እግዚአብሔርም ክፉ ከሆነው ሁሉ ይወስዳቸዋል››
‹‹ጻድቅ ወደ ሰላም ይገባል››
‹‹መልካም የሆነውን የሚያደርጉ››
እግዚአብሔር ታማኝ ያልሆኑ ሰዎች የእርሱን ፍርድ እንዲቀበሉ ወደ ፊቱ እንዲመጡ ይጣራል፤ ይህ ቀደም ሲል ከተነገረው ለጻድቃን ከተሰጠው ተስፋ በጣም የተለየ ነው፡፡
ይህ አስማተኝነትን ለሚለማመዱ ትልቅ ስድብ ነው፤ ምክንያቱም አስማትንም ሆነ ጥንቆላ ባዕድ አምልኮን የሚጨምር በመሆኑ ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው በተግባር የተገለጠ መንፈሳዊ አመንዝራነትን ነው፡፡ እግዚአብሔርን ማምለክ ትተው በአረማውያኑ ከነዓናውያን መንገድ አማልክትንና ጣዖቶችን እያመለኩ ነበር፡፡
በሐሰተኛ አምልኮ እርሱ ላይ የሚሳለቁትን ለመገሠጽ ያህዌ ጥያቄዎችን ያነሣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አፋችሁን አስፍታችሁ በመክፈትና ምላሳችሁንም በማውጣት እኔ ላይ እየተሳለቃችሁ ነው››
ሕዝቡን ለመገሠጽ ያህዌ ሌላ ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ይህ የሚያመለክተው በሥጋ የተወለዱበትን ሳይሆን መንፈሳዊ ይዞታቸውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንተ የዐመፃ ልጆ፣ የሐሰትም ልጆች ናችሁ››
ያህዌ ለእምነተ ቢሶቹ የእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
እነዚህ ድርጊቶች ሁሉ ከጣዖት አምልኮ ጋር የተያያዙ ናቸው፡፡ ዋርካ ዛፎች ለከነዓናውያን የተቀደሱ ናቸው፡፡ እንዲህ ያለው ተግባር የሕዝቡንና የምድሩን ለም መሆን ይጨምራል በማለት ሰዎች ያስቡ ነበር፡፡
ያህዌ ለእምነተ ቢሶቹ የእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ የዕብራይስጡ ትክክለኛ ትርጒም ግልጽ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያ ዕጣ ፈንታሽ ነው›› ወይም፣ ‹‹ያ የአንቺ ድርሻ ነው››
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው ሕዝቡን ለመገሠጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነዚህ ነገሮች እኔን ደስ አያሰኙኝም››
ያህዌ ለእምነተ ቢሶቹ የእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
ይህ ሐሰተኛ አማልክትን ለማምለክ ሲባል ከአመንዝራዎች ጋር መተኛትን ያመለክታል፡፡
ብዙውን ጊዜ ሰዎች ሐሰተኛ አማልክትን ለማምለክ ወደ ኮረብቶችና ተራሮች ጫፍ ይሄዱ ነበር፡፡ እነዚህ ቦታዎች ለአምልኮ የተሻሉ ቦታዎች እንደሆኑ ያስቡ ነበር፡፡ ምናልባትም ይህ ኢየሩሳሌምንም የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ከእነርሱ ጋር ውል አደረግሽ››
ያህዌ ለእምነተ ቢሶቹ የእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ሰዎች በአካል የሙታን ዓለም ወደሆነው ሲኦል አልወረዱም፡፡ ከዚያ ይልቅ ሕዝቡ አዳዲስ አማልክት ለመፈለግ የትም ቦታ ለመሄድ ፈቃደኛ መሆናቸውን ያህዌ ግነታዊ በሆነ ቋንቋ መናገሩ ነው፡፡
ከባድ ሙከራ ካደረጉ በኃላ እንኳ ጣዖት አምላኪዎቹ አሁንም ገና ዐቅም እንዳላቸው ተረዱ፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› — ‹‹ብርታትን›› — ‹‹ብቃትን›› ይወክላል፡፡
ያህዌ ለእምነተ ቢሶቹ የእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው ሕዝቡን ለመገሠጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔን ለመዋሸት እነዚህን ጣዖቶች በእርግጥ መፍራት አለብሽ››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ሲሆኑ፣ ሕዝቡ ያህዌን ማስታወስ ቢኖርባቸውም እነርሱ እንደዚያ እንዳላደረጉ አጽንዖት ይሰጣል፡፡
እዚህ ላይ ክፉ ሥራቸውን ጽድቅ ብሎ በመጥራት ያህዌ በስላቅ እየተናገረ ነው፡፡
ያህዌ ለእምነተ ቢሶቹ የእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ በሕዝቡና በጣዖቶቻቸው እያፌዘ ነው፡፡ ምንም እንኳ እንደማያድኑዋቸው ቢያውቅም ያህዌ ጣዖቶቹ ሕዝቡን እንዲያድኑ ይናገራል፡፡
ጣዖቶቹ ዐቅመ ቢስና ከንቱ መሆቸውን አጽንዖት ለመስጠት በሁለት መንገዶች ተመሳሳይ ነገር ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ነፋስ ወይም እስትንፋስ እንኳ ጠራርጎ ይወስዳቸዋል››
‹‹የተቀደሰ ተራራ›› በኢየሩሳሌም ያለው የጽዮን ተራራ ነው፡፡ ኢሳይያስ 11፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡
ሕዝቡ ወደ እርሱ እንዲመለሱና እርሱን ለማምለክ እንቅፋቶች እንዳይኖሩ ያህዌ አጽንዖት በመስጠት መንገዱ በአስቸኳይ እንዲስተካከል ይናገራል፡፡ ይህ ኢሳይያስ 40፥3 ላይ ያለውን ያስተጋባል፡፡
‹‹ከፍ ያለ›› እና፣ ‹‹ልዕልና›› በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ያላቸው ቢሆኑም፣ ያህዌ ከፍ ያለ መሆኑን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ ኢሳይያስ 6፥1 እና 33፥10 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ ኢሳይያስ 52፥13 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ቢሆኑም፣ በፊቱ ትሑት የሆኑትን እንደሚያበረታና እንደሚያጽናና አጽንዖት ይሰጣል፡፡
እነዚህ የሰውን ሐሳብና ስሜት ያመለክታሉ፤ ቃል በቃል መንፈስና ልብ ማለት አይደለም፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህ ማለት ሕዝቡን ትቶአል፤ ከእንግዲህ አይረዳቸውም አይባርካቸውም ማለት ነው፡፡
ይህ ማለት እስራኤላውያን ለሐሰተኞቹ ሲሉ እውነተኛውን አምላክ ተዉ ማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ወደ ኃላ›› እና፣ ‹‹መንገድ›› የሚሉት ቦታን የሚያመለክቱ ቃላት ቢሆኑም፣ ዝንባሌንና ስሜትን ይወክላሉ፡፡
ያህዌ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹መንገዳቸው›› እዚህ ላይ፣ ‹‹የእርሱ›› የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡
‹‹በክፉ መንገዳቸው ምክንያት ለሕዝቡ መከራ የሚያዝኑትን አጽናናቸዋለሁ››
‹‹የከንፈሮች ፍሬ›› ሰው የሚናገረውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዲመሰግኑኝና እንዲያከብሩኝ አደርጋለሁ››
‹‹በሩቅ ካሉት ጋር ሰላም አደርጋለሁ›› — ‹‹ሰላም›› የሚለው ቃል የተደገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
ይህ ክፉዎችን ውሃውን ከሚያቆሽሽ ባሕሩ ዳርቻ ካለው ውሃ ጋር ያመሳስላቸዋል፡፡
ይህ በኀይል ጩኽ ማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹የአንተ›› የሚያመለክተው ኢሳይያስን ነው፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ሁለቱ በአንድነት ለያህዌ ሕዝብ በአስቸኳይ መናገርን ያጠናክራሉ፡፡
እርሱ ችላ ያላቸው ስለ መሰላቸው የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔር ላይ ለማማረር ጥያቄ አንሥተዋል፡፡
ለጥያቄያቸው መልስ በመስጠት ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹ተመልከቱ›› ወይም፣ ‹‹ልብ በሉ›› ልብ እንዲሉ በመናገር ያህዌ ለጥያቄያቸው መልስ ይሰጣል፡፡
‹‹የግፍ ጡጫ›› — ይህ የምር መደባደባቸውን ያመለክታል፡፡ ‹‹ጡጫ›› በግልጽ የሚታይ ቁጣን ያመለክታል፡፡
ሕዝቡን ለመገሠጽ ያህዌ ጥያቄ ያነሣል፡፡ በእግዚአብሔር ፊት ራሳቸውን እንዳዋረዱ ያስመስላሉ፤ ግን ሰዎችን ይጐዳሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ የመረጥሁት ጾም ይህ አይደለም… ራሱን እንዲያዋርድ››
ይህ ሰውየው ዝቅ ብሏል፤ ግን በእውነት ትሑት አይደለም ማለት ነው፡፡ ‹‹ደንገል›› በቀላሉ የሚታጠፍ ደካማ ተክል ይወክላል፡፡
ያህዌ ጥያቄ ያቀረበው ሕዝቡን ለመገሠጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መቼም እንዲህ ያለውን ጾም እኔን ያስደስታል ብለህ አታስብም!››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
ያህዌ ጥያቄውን ያነሣው እርሱን ደስ ስለሚያሰኘው ጾም ሕዝቡን ለማስተማር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ የመረጥሁት ጾም ይህ ነው… ቀንበርን ሁሉ እንድትሰብሩ››
እነዚህ ሐረጐች ሁሉ ክፉዎች የበደሉዋቸውንና ያጠቁዋቸውን ሰዎች መርዳት እንዳለባቸው ያመለክታሉ፡፡
ያህዌ ሕዝቡን ለማስተማር ሌላ ጥያቄ ያነሣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ቤትህ እንድታስገባው… ነው?››
ይህ ሐረግ ባለቤቱ እንጀራውን በመቁረስ ምግቡን መጀመር እንዳለባት ያመለክታል፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹ይፈነጥቃል›› ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን፣ ደምቆ ያበራል ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት ችግረኞችን ቢረዱ ከጨለማው ሌሊት በኃላ እንደሚመጣ ፀሐይ ተግባራቸው ሌሎች ሰዎች የሚያዩት ብርሃን ይሆናል ማለት ነው፡፡ ወይም ብርሃን እነርሱ ላይ የሚያበራውንና የሚባርካቸውን የጌታ ብርሃን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡
ይህ ማለት ቶሎ እንደሚድን ቁስል እግዚአብሔር ቶሎ ይባርካቸዋል ይመልሳቸዋል ማለት ነው፡፡
ይህ ከግብፅ በወጡ ጊዜ እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ ያደረገውን ጥበቃ ያመለክታል፡፡ ይህ መልካም የሆነውን ቢያደርጉ እግዚአብሔር እንደ ገና ከጠላቶቻቸው ይጠብቃቸዋል ማለት ነው፡፡
ይህ አገላለጽ በዕብራይስጥ ጽድቅን እንዲያውም ድልን የሚሰጥ ተብሎ ሊተረጐም ይችላል፡፡ በዚህ ዐውድ የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ ጥቂት የዘመኑ ቅጂዎች ይህን ትርጒም ይዘዋል፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹ብርሃንህ›› ለሰው ሁሉ ምሳሌ የሚሆን መልካም ሥራን ይወክላል፤ ‹‹ጨለማ›› ማለት ክፉ ሥራ በመልካም ሥራቸው ይሸነፋል፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
‹‹ውሃ›› አካባቢያቸው በቂ ባይኖረው እንኳ የሞላ ሕይወት ለመኖር የሚያስፈልገውን ሁሉ ይወክላል፡፡
‹‹ውሃ የጠጣ አትክልት ቦታ›› ሙላትና መትረፍረፍን ይወክላል፤ ስለዚህ የሚያስፈልጋቸው ሁሉ ይኖራቸዋል፡፡
‹‹የውሃ ምንጭ›› ውሃ ውድ በሆነበት ምድር ሙላትና መትረፍረፍን ያመለክታል፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ይጠሩሃል››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እግር›› ሰዎቹን ይወክላል፡፡ እግዚአብሔር በዕረፍት ቀን ረጅም ጒዞን ወይም ሥራ አይፈቅድም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በተቀደሰው ቀኔ በሰንበት ጒዞ አታድርግ የምትፈልገውንም አታድርግ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህ የሚያመለክተው በጽድቅ የመኖር ምላሽ እንዲሆን እግዚአብሔር የሕዝቡን ኀይልና ዝና ከፍ የሚያደርግ መሆኑን ነው፡፡
‹‹አፍ›› ያህዌ የተናገረውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ተናግሮታልና››
‹‹ተመልከቱ›› ወይም ‹‹ማወቅ አለባችሁ!›› ያህዌ ልብ እንዲሉ ለሕዝቡ ይናገራል፡፡
‹‹እጅ›› ኀይልና ችሎታን ይወክላል፡፡ ‹‹አጭር›› እጅ ኀይልና ችሎታ የለውም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ በቂ ችሎታ አለው››
እነዚህ የብዙ ቁጥር ተውላጠ ስሞች እንደ አንድ ነጠላ ወገን የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡
‹‹ፊት›› መገኘትንና ማየትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኀጢአታችሁ ከእናንተ ዘወር እንዲል አድርጐአል››
ኢሳይያስ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› እና፣ ‹‹ጣቶች›› ድርጊታቸውን ያመለክታሉ፡፡ ይህም ማለት ግፍና ኀጢአት በመፈጸም በድለዋል ማለት ነው፡፡ ‹‹የእናንተ›› ብዙ ቁጥር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከባድ ኀጢአቶች ፈጽማችኃል››
ሰዎች እንዲናገሩ የሚረዱ የአካል ክፍሎች ንግግርን ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሐሰትና ሐሜት ትናገራላችሁ››
‹‹መፅነስ›› እና ‹‹መውለድ›› ምን ያህል ተዘጋጅተው ኀጢአት እንደሚያደርጉ ያመለክታል፡፡ ‹‹እነርሱ›› የሚለው የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኀጢአት ለማድረግ በርትተው ይሠራሉ››
መርዛማ እባብንና የሸረሪትን ድር ምሳሌ በማድረግ ኢሳይያስ የእስራኤል ሕዝብ ስለሚሠሩት ኀጢአት መናገር ቀጥሏል፡፡
የመርዛማ እባብ ዕንቁላሎች፣ ብዛት ያላቸው መርዛማ እባቦች ያስገኛሉ፡፡ ‹‹መርዛማ እባብ›› የሚለው የበለጠና የበለጠ ሌሎችን የሚጐዳ ሰዎቹ የሚያደርጉት ክፉ ነገር ነው፡፡
ይህ የሚወክለው እርባና ቢስ የሰዎቹን ተግባር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጥቅም የሌለው ነገርንና እንቅስቃሴን አስገኙ››
መርዛማ ዕንቁላል በልቶ መሞት ራስን ማጥፋትን ይወክላል፡፡ ዕንቁላሉ ሲሰበር የሚወጣው መርዛማ እባብ ጥፋትን ማስፋፋትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚሠሩት ነገር ያጠፋቸዋል፤ ጥፋቱም ወደ ሌሎች እንዲስፋፋ ያደርጋል፡፡››
ኢሳይያስ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እግሮች›› ሰዎችን ይወክላሉ፡፡ ይህ የሚያመለክተው እግሮቻቸው እንደሚሮጡ ሁሉ እነርሱም ክፉ ለማድረግ ፈጣኖች መሆናቸውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ ለማድረግ ፈጣኖች ናቸው››
‹‹መንገዶች›› አኗኗራቸውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁሉም እንዲህ ያደርጋሉ››
‹‹ጐዳናዎቻቸው›› አኗኗራቸውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፍጹም ትክክል የሆነውን አያደርጉም›› ወይም፣ ‹‹የሚያደርጉት ሁሉ ክፉ ነው››
‹‹ጠማማ መንገድ›› አኗኗራቸው ብልሹ መሆኑን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሐሰት ይናገራሉ ያደርጋሉ፤ አታላዮች ናቸው››
ኢሳይያስ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እኛ›› የሚወክለው ኢሳይያስንና የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡ ‹‹ርቆአል›› ፍትሕ መጥፋቱንና ለማግኘትም አስቸጋሪ መሆኑን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፍትሕ ጠፍቷል፤ ለማግኘትም ያስቸግራል››
እያንዳንዱ ሐረግ ሕዝቡ የእግዚአብሔርን መልካምነት ጠብቀው እንደ ነበርና እርሱ ግን የተዋቸው እንደሚመስል ያመለክታል፡፡
ይህ ማለት እግዚአብሔር ወደ እነርሱ ስለማይመጣ ትክክለኛውን መንገድ ለማግኘት ዐቅም እንደሌላቸው በወደ ፊቱም ተስፋ መቁረጣቸውንና በሕይወት ለመኖር ተስፋ እንደሌላቸው ያመለክታል፡፡
ኢሳይያስ መናገር ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ ‹‹እኛ›› ኢሳይያስንና የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹አንተ›› የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡
ኢሳይያስ ኀጢአትን ሰዎቹ በደለኛ መሆናቸውን ለመናገር በእግዚአብሔር ፊት እንደሚሄድ ሰው ይገልጻል፡፡
‹‹ከእኛ ጋር›› መገንዘብን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በደላችንን እንገነዘባለንና››
ኢሳይያስ መናገር ቀጥሏል
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎቹ ፍትሕ እንዲጠፋ አድርገዋል››
ኢሳይያስ እነዚህ ነገሮች እንደ ሰው እየሠሩ እንደሆነ ያመለክታል፡፡
ኢሳይያስ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹መከራ ውስጥ ያሉትን ለመርዳት ማንም ባለ መምጣቱ ያህዌ ተገረመ›› ወይም፣ ‹‹መከራ ውስጥ ያሉትን ለመርዳት የመጣ ሰው ባለመኖሩ ያህዌ ተደነቀ››
የያህዌ፣ ‹‹ክንድ›› ችሎታውንና ኀይሉን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቡን ለማዳን ያህዌ የራሱን ኀይል ተጠቀመ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ጽድቅ›› የሰው ባሕርይ እንዳለው ተነግሯል፡፡ ይህን ቃል ቅጽል ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁሌም እንደሚያደርገው መልካም አደረገ››
‹‹ጥሩር››፣ ‹‹ቁር››፣ ‹‹ልብስ›› እና፣ ‹‹መጐናጸፊያ›› በጦርነትና በውጊያ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውሉ ናቸው፡፡ ሕዝቡን ለመቅጣት ያህዌ እነዚህን እንደ ለበሰ ኢሳይያስ ይናገራል፡፡
ከላይ እስከ ታች የሚዘልቅ ሰፊ ልብስ
ኢሳይያስ ወደ ፊት የሚሆኑ ነገሮች ባለፈው ጊዜ እንደሆኑ አድርጐ ይናገራል፡፡ ይህም በእርግጥ ይፈጸማል ማለት ነው፡፡
ኢሳይያስ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹ስም›› የሚያመለክተው የያህዌን ዝናና ባሕርይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌን ፍሩ››
ኢሳይያስ በእነዚህ ቃሎች የተጠቀመው በዓለም ሁሉም ቦታ ያሉ ሰዎችን ለማመልከት ነው፡፡
ድንገተኛና ከባድ ዝናብ እንደ ፈጣን ጐርፍ እስኪያደርጋቸው ድረስ ይሁዳ ውስጥ ያሉ ጠባብ ሸለቆዎች ደረቆች ናቸው፡፡ ያ በሚሆንበት ጊዜ ታላቅ ድምፅና ነፋስ ይኖራል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የያህዌ እሳት ንፋስ የሚያስወግዳቸው››
የሚናገረውን እርግጠኝነት ለማሳየት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 30፥1 ላይ እንዳለው ተርጉመው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የተናገረው ይህን ነው›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
‹‹እንድትናገር የሰጠሁህ መልእክት››
ኢሳይያስ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
ይህ የሚያመለክተው ለኢየሩሳሌም ሰዎች ያህዌ ያደረገውን የከበሩ ነገሮች ነው፡፡ በሚያደርጉትና በሚናገሩት ያንን ክብር ማሳየትና ለወደ ፊቱም ያላቸውን ተስፋ አሁን ማሳየት አለባቸው፡፡
ኢሳይያስ በእስራኤል ሕዝብ ይናገራል፡፡ ‹‹ብርሃን››ን ምሳሌ ማድረጉን ቀጥሏል፡፡ (ኢሳይያስ 60፥1 ይመ.)
እነዚህ ሐረጐች ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፤ ተያይዘው ጥቅም ላይ የዋሉት አጽንኦት ለመስጠት ነው፡፡ ‹‹መንፈሳዊ ጨለማ››ን ያመለክታሉ፡፡ ይህም ማለት የተቀሩት ሰዎች ያህዌን ወይም እርሱን ደስ እንደሚያሰኙ አያውቁም ማለት ነው፡፡ ይህ የመለኮታዊ ፍርድ ምሳሌ ነው፡፡
ይህም ማለት የእግዚአብሔር መገኘት ክብር ለእስራኤል ሕዝብ ይገለጻል፣ መሄድ ያለባቸውንም መንገድ ያሳያቸዋል ማለት ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቦች ክብሩን በአንቺ ላይ ያያሉ፡፡››
እዚህ ላይ ያህዌ መናገር ጀምሯል
‹‹እነርሱ›› የሚያመለክተው ወደ ኢየሩሳሌም ለመመለስ የሚሰበሰቡትን የተቀሩትን የእስራኤል ሕዝብ ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሴቶች ልጆችሽን ዐቅፈው ይሸከሟቸዋል›› ወይም፣ ‹‹ሴቶች ልጆችሽን ያዝሏቸዋል››
የሐረጐቹ ትርጒም ተመሳሳይ ሲሆን፣ በኢየሩሳሌም ከሚሆነው የተነሣ በጣም ደስ እንደሚላቸው አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡
ይህ የሚያመለክተው በመርከብ ምናልባትም ከሜዲትራኒያን ባሕር ማዶ ወደ ኢየሩሳሌም የሚመጣውን ሀብትና ብልጥግና ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው የሀብቱ ብዛት እንደ ውሃ ሙላት እንደሚሆን ነው፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹የግመል መንጋ››
እነዚህ አረቢያ አካባቢ ያሉ ቦታዎች ስሞች ናቸው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የቄዳር ሕዝብ የበግ መንጋዎቻቸውን ወደ አንቺ ይሰበስባሉ››
ይህ የሚያመለክተው ለመሥዋዕት የሚያስፈልጋቸውን ነው፡፡
‹‹እኔ ያህዌ፣ መሠዊያየ ላይ እቀበላቸዋለሁ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
እዚህ ላይ ያህዌ ትኩረት ለመሳብ ጥያቄዎችና ቅኔያዊ ምስሎች ይጠቀማል፡፡ የመርከቦቹን መቅዘፍ ከደመናና ከርግቦች ጋር ያመሳስለዋል፡፡ ይህ እስራኤላውያን ወደ አገራቸው መመለሳቸውንም ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተመልከቱ፣ እንደ ደመና በፍጥነት፣ የሚጓዝ እንደ ርግቦችም ወደ ጐጆአቸው የሚመለሱ አያለሁ››
ይህ የሚያመለክተው በደሴቶች የሚኖሩ ሰዎችን ነው፤ የደሴቶች አካባቢ ማየት እንደሚችሉ ሰዎች እንደሆኑ አድርጐ ያቀርባል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በደሴቶቹ ያሉ ሰዎች››
ብዙውን ጊዜ ይህ ለረጅም ጉዞ የሚስማሙ ብዙ የንግድ መርከቦች ነው የሚያመለክተው
ኢሳይያስ 1፥4 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
‹‹ያህዌ እናንተ የእስራኤል ሰዎችን አክብሮአል››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
‹‹ቀን›› እና፣ ‹‹ሌሊት›› በአንድነት፣ ‹‹ሁልጊዜ›› ማለት ናቸው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም አይዘጋቸውም››
ይህን በሌለ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከነገሥቶቻቸው ጋር ሰዎች የመንግሥታትን ብልጥግና ወደ አንቺ እንዲያመጡ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእነዚያን አገሮች ሰዎች ጨርሶ አጠፋቸዋለሁ››
ይህ የሚያመለክተው ሊባኖስ ውብ በሆነ ዛፎቿ በተለይም፣ በዝግባና በጥድ ዝነኛ መሆንዋን ነው፡፡ የዛፎቹ ሁሉ ትክክለኛ ምንነት አይታወቅም፡፡
ይህ የሚያመለክተው የያህዌን ቤተ መቅደስ ነው፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ኢሳይያስ 1፥4 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹ማንም ምድርሽን ቢንቅም፣›› ወይም፣ ‹‹ባዕዳን ምድርሽን ቢንቁም››
ይህ የሚናገረው ከሌሎች መንግሥታት ስለሚገኘው ሀብትና ብልጥግና ነው፡፡ አጽንኦት ለመስጠት ሁለቱም ሐረጐች የደጋገሙት ተመሳሳይ ነገርን ነው፡፡
ኢሳይያስ 41፥14 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ኢሳይያስ 49፥26 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ የበለጠ ዋጋ ያለው የሕንፃ መሥሪያ ነገሮች ይሰጣቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእንጨት ፈንታ ናስ አመጣለሁ፤ በድንጋይ ፈንታ ብረት አመጣለሁ››
‹‹ሰላም›› እና፣ ‹‹ፍትሕ›› ሰብዓዊ ገዦች እንደሆኑ ያህዌ ይናገራል፡፡ ይህም ማለት በእስራኤል ምድር የተሟላ ሰላምና ፍትሕ ይኖራል ማለት ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድርሽ የሁከት ወሬ አይኖርም››
ቁሳዊ ነገሮች መንፈሳዊ ባሕርያት ያላቸው ስሞች ተሰጥቷቸዋል፡፡ የኢየሩሳሌም ከተማ የሰላም ከተማ ትሆናለች፤ እዚያ የሚኖሩትም ያህዌን ያመሰግኑታል፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
አጽንዖት ለመስጠት ሁለቱም ሐረጐች ተመሳሳይ ነገር ይደግማሉ
በመሠረቱ ጨረቃ አትጠፋም፡፡ ይህ ግነታዊ አባባል የፀሐይና የጨረቃ ብርሃን ከያህዌ ብርሃን ያነሰ ይሆናል ማለት ነው፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
እነዚህ ሐረጐች ተመሳሳይ ነገር ማለት ቢሆኑም፣ አጽንዖት ለመስጠት ተደግመዋል፡፡
ያህዌ እንደ አንድ አትክልተኛ ሕዝቡን እየበቀሉ ካሉ ተክሎች ጋር ያመሳስላል፡፡ ያህዌ ሕዝቡን በእስራኤል ምድር አኑሮአል፡፡ ይህ ለሕዝቡ ተስፋ ይሰጣል፡፡
የእስራኤልን ሕዝብ ያህዌ በብልሃት ከሠራው የእጅ ሥራ ጋር ያመሳስላል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹መንፈስ›› ሰዎችን የሚያነሣሣና የሚያንቀሳቅስ መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ ኢሳይያስ 11፥2 ወይም ኢሳይያስ 42፥1 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ይህ ታላቅ መከራ ውስጥ ያሉ ድኾችን ወይም፣ በራሳቸው ማስወገድ የማይችሉት ችግር ውስጥ ያሉ ጭቁኖችን ያመለክታል፡፡
ሁለቱም ሐረጐች ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ እግዚአብሔር ለምርኮኞች ነጻነትን በእርግጥ እንደሚሰጥ ያመለክታሉ፡፡
ኢሳይያስ መናገር ቀጥሏል፡፡
ሁለቱም ሐረጐች የሚናገሩት ስለ ተመሳሳይ ወቅት ነው፡፡ ‹‹ዓመት›› እና፣ ‹‹ቀን›› አንድ የተሟላ ነገርን የሚወክሉ ምሳሌዎች ናቸው፡፡
‹‹ያህዌ ለሕዝቡ መልካም ነገር የሚያደርግበት ጊዜ››
ኢሳይያስ መናገር ቀጥሏል፡፡
ኢሳይያስ ይህን የደገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው
‹‹የራስ ጥምጥም›› ወይም፣ ‹‹የተዋበ የራስ መሸፈኛ›› ይህ ራስ ላይ የሚጠመጠም ረጅም የጨርቅ አካል ነው፡፡
ሰዎች ራሳቸውን ዘይት ይቀባሉ፤ በከበረ በዓልና በደስታ ጊዜ ሰዎች ያማረ ልብስ ይለብሳሉ፡፡
‹‹በሐዘን ፈንታ›› ወይም፣ ‹‹በለቅሶ ፈንታ››
ይህ ማለት ያህዌ ሕዝቡን፣ ጠንካራና ብርቱ አድርጓል ማለት ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሕዝቡ ኑሮ እርሱን እንዲያከብር››
ኢሳይያስ በእያንዳንዱ መስመር ተጓዳኝ ሐሳብን በመጠቀም መናገር ቀጥሏል፡፡
የያህዌ ባርያ በእያንዳንዱ መስመር ተጓዳኝ ሐሳብን በመጠቀም ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ይጠሯችኃል››
ምናልባት፣ ዕጥፍ የርስት ድርሻ ሊሆን ይችላል፡፡
ይህም የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡ ይህን በሁለተኛ ሰው ደረጃ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በድርሻችሁ ደስ ይላችኃል… እናንተ… ምድራችሁ… የእናንተ ይሆናል››
ሁለቱም ሐረጐች ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሌላ አገር ሰዎች ዘሮቻቸውን ያውቋቸዋል››
የዚህ ሐረግ ግሥ ቀደም ሲል እንደ ነበረው ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልጆቻቸው በሰዎች ዘንድ የታወቁ ይሆናሉ››
‹‹እኔ›› የሚለው ያህዌ እንደ ገና የመለሳቸው የእግዚአብሔር ሕዝብ እንደ አንድ ሰው መናገራቸውን ያመለክታል፡፡
እንደ አንድ ሰው ሆነው ለያህዌ ሲናገሩ የነበሩ ሕዝብ አሁን ሰው ሁሉ የሚያየው የመዳንና የጽድቅ ልብስ ለብሰዋል፡፡ ‹‹ልብስ›› እና፣ ‹‹መጐናጸፊያ›› ሰው ሁሉ የሚያየው ነገሮች ናቸው፡፡
ይህ ንጽጽር ተናጋሪው እጅግ ደስ እንዳለው ያንንም ደስታ እያጣጣመ መሆኑን አጽንዖት ይሰጣል፡፡
ኢሳይያስ 61፥3 ላይ ያለውን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ይህ በሁለት መንገድ ተመሳሳይ ነገር መናገር ነው፡፡ እግዚአብሔር የተናገረው በእርግጥ የሚፈጸም መሆኑ ከተተከለ በኃላ ከሚበቅል ተክል ጋር ተመሳስሎአል አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አትክልት ቦታ የተተከለ ዘር እንደሚበቅልና እንደሚያድግ››
እነዚህ ምግባሮች እንደ አትክልት ከዘር እንደሚያድጉ ተነግሯል፡፡
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ጽዮን›› እና፣ ‹‹ኢየሩሳሌም›› በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎችን ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለ ኢየሩሳሌም ሕዝብ ዝም አልልም››
‹‹እኔ›› የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡
ሁለቱም ሐረጐች የሚያመለክቱት የኃላ ኀላ እግዚአብሔር መጥቶ የእስራኤልን ሕዝብ እንደሚያድን ያም የብርሃን ያህል በግልጽ እንደሚታይ ነው፡፡
ሁለቱም ተመሳሳይ ነገር ማለት ሲሆኑ፣ ተያይዘው የቀረቡት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ በእግዚአብሔር ኀይልና ሥልጣን ሥር ኢየሩሳሌም የንጉሥ ከተማ እንደምትሆን ይናገራሉ፡፡ የያህዌ እጅ የእርሱን ኀይልና ሥልጣን ይወክላል፡፡
ሁለቱም ተመሳሳይ ነገር ማለት ሲሆኑ፣ ተያይዘው ያቀረቡት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች አንቺን አይሉሽም››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ ሰዎች ስለ ምድርሽ አይሉም››
ይህ ማለት ያህዌ የእስራኤልን ሕዝብ ይወዳል፤ እንደ ባል ሁሌም ከእነርሱ ጋር ይሆናል ማለት ነው፡፡
‹‹ልጆችሽ›› የእስራኤልን ሕዝብ ሲሆን፣ ‹‹አንቺ›› ይሁዳንና የእስራኤልን ምድር ያመለክታል፡፡ ሰው የሚስቱ ባለቤት እንደሚሆን ሕዝቡም የምድሪቱ ባለቤት ይሆናል ማለት ነው፡፡
ይህ እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር ባለው ግንኙነት ደስ እንደሚሰኝ ይናገራል፡፡
‹‹እኔ›› የሚያመለክተው ኢሳይያስን ወይም ያህዌን ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ነቢያትን፣ ባለ ሥልጣኖችን ወይም ምናልባትም ያለ ማቋረጥ ከተማዋን የኢየሩሳሌምን ሕዝብ የሚጠብቁ መላእክትን ይሆናል፡፡ ኢሳይያስ 52፥8 እና ኢሳይያስ 56፥10 ላይ፣ ‹‹ጠባቂዎች›› የሚለውን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ይህም ማለት ያለ ማቋረጥ ያህዌን ይለምናሉ ወይም እርስ በርስ ይጠራራሉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቀኑን በሙሉ አጥብቀው ወደ ያህዌ ይጸልያሉ››
‹‹እርሱ›› የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡
የቀኝ እጅና ክንድ ኀይልና ሥልጣንን ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኀይልና በሥልጣኑ››
ይህ ማለት ጠላቶቻቸው የእስራኤልን ሕዝብ አያሸንፉም፣ ከእንግዲህ እህላቸውን አይወስዱም ማለት ነው፡፡ ምናልባትም ጠላቶች በግብር መልክ ወይም ሰራዊታቸውን ለመመገብ ባለፈው ጊዜ እህላቸውን ወስደው ሊሆን ይችላል፡፡
እነዚህ ዐረፍተ ነገሮች በአንድነት የተቀመጡት አጽንዖትና ለመስጠትና መጠናቀቅን ለማመልከት ነው፡፡
‹‹ኑ›› የሚለው የተደጋገመው አስቸኳይ መሆኑን ለማሳየት ነው፡፡
‹‹ሥሩ›› የሚለው ቃል የተደገመው ያህዌ ባስቸኳይ መንገዱ እንዲስተካከል መፈለጉን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ‹‹አውራ መንገድ›› ሕዝቡ የሚመለስበትን መንገድ ይወክላል፡፡ ይህ ከኢሳይያስ 40፥3 እና ኢሳይያስ 57፥14 ጋር ይመሳሰላል፡፡
‹‹መንገዱን ለስላሳ ለማድረግ ድንጋዮቹን አውጡ›› ድንጋይ በፍጥነት ለመራመድ እንቅፋት የሆኑ ነገሮችን ሁሉ ይወክላል፡፡
የምልክት ባንዲራ የሌሎችን ትኩረት መሳብ ያመለክታል፡፡ ይህም ማለት የሌሎች አገሮች ሰዎች የእስራኤልን ምድርና አድርግላቸዋለሁ እንዳለው ያህዌ የፈጸመውን ልብ እንዲሉ ያህዌ ሕዝቡን እየጠራ ነው ማለት ነው፡፡
‹‹ልብ በሉ››
ሩቅ ቦታ ያለ ስፍራ የምድር ዳርቻዎች ተብሎአል፡፡ ይህም ማለት በዳርቻዎቹ መካከል ያለውንም ቦታ ያመለክታል፡፡ ኢሳይያስ 40፥28 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሩቅ ቦታ ያሉ ስፍራዎች›› ወይም፣ ‹‹በምድር ሁሉ››
‹‹ሴት ልጅ›› የኢየሩሳሌምን (ጽዮን) ሕዝብ ይወክላል፡፡ ኢሳይያስ 1፥8 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
እነዚህ ሐረጐች አጽንዖት ለመስጠት ተመሳሳይ ሐሳብ ይወክላሉ፡፡ ኢሳይያስ 40፥10 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ ‹‹ይጠሩሻል››
ኢሳይያስ የእስራኤል ጠላት ኤዶም ላይ የሚመጣውን የያህዌን ፍርድ ለማመልከት እንደ ጠባቂ በጥያቄና መልስ መልክ ይጠቀማል፡፡ ጥያቄውን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ከኤዶም ቀይ ለብሼ ከባሶራ እመጣለሁ››
ይህ የኤዶም ዋና ከተማ ነው፡፡
‹‹እኔ›› ያህዌን ይወክላል፡፡
ይህን ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልብስህ ላይ ያለው ቀይ በወይን መጥመቂያ የነበርህ ሰው አስመስሎሃል››
የወይን መርገጫ ዐለት ውስጥ የተፈለፈለ ጐድጓዳ ነገር ሲሆን፣ የወይን ጠጅ እንዲወጣ ሰዎች የወይን ፍሬዎቹን የሚረግጡበት ነው፡፡
‹‹እኔ›› የሚለው ያህዌ ነው፡፡ ይህ ምስል የሚያመለክተው ያህዌ ጠላቶቹን መደምሰሱን ነው፡፡
‹‹የበቀል ጊዜ›› ወይም፣ ‹‹በቀል የሚፈጸምበት ቀን››
ፍትሕ ለማምጣት ያህዌ በተገቢ መንገድ ይቀጣል፡፡ የእርሱ በቀል ከሰው በቀል ይለያል፡፡
‹‹ዓመት›› የሚለው እስራኤልን ለመመለስ ያህዌ የወሰነውን ጊዜ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ የምቤዥበት ጊዜ››
ያህዌ መናገር ቀጥሏል
‹‹ክንድ›› ኀይልን ይወክላል፡፡
ይህም ማለት በመዓቱና በቁጣው ብዛት ያህዌ ግራ እንዲጋቡና ዐቅል እንዲያጡ አደረጋቸው ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ደም›› የሚገደሉትን የያህዌን ጠላቶች ሕይወት ይወክላል፡፡
‹‹ታማኝነት›› የሚለውን ቃል፣ ‹‹ታማኝ›› ወይም፣ ‹‹በታማኝነት›› በማለት መግለጽ ይቻላል፡፡ ኢሳይያስ 16፥5 ላይ ‹‹የኪዳን ታማኝነት›› የሚለውን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ለኪዳኑ እንዴት ታማኝ እንደሆነ እናገራለሁ›› ወይም፣ ‹‹እግዚአብሔር በታማኝነቱ ለሕዝቡ ያደረጋቸውን ነገሮች እናገራለሁ››
‹‹እኔ›› የሚለው የሚያመለክተው ኢሳይያስን ነው፡፡
‹‹እኛ›› ኢሳይያስንና የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡
‹‹በመከራችን ሁሉ›› እዚህ ላይ፣ ‹‹እነርሱ›› የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ የሕዝቡ አካል እንደ መሆኑ ኢሳይያስ ራሱን ጨምሯል፡፡
‹‹እርሱ›› የሚያመለክው ያህዌን ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ከእግዚአብሔር ፊት የተላከውን ነው፡፡
ይህ ከብዙ ዓመታት በፊት እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ ከግብፃውያን መጠበቁንና ማዳኑን ያመለክታል፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡
‹‹እኛ ግን ዐመፅን›› እዚህ ላይ፣ ‹‹እነርሱ›› የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡ ኢሳይያስ እንደ ሕዝቡ አካል ራሱንም ጨምሯል፡፡
‹‹የያህዌ መንፈስ ቅዱስ››
‹‹እንዲህ አልን›› እዚህ ላይ፣ ‹‹እነርሱ›› የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ የሕዝቡ አካል እንደ መሆኑ ኢሳይያስ ራሱንም ጨምሯል፡፡
እስራኤላውያን ተሻግረው ከግብፃውያን እንዲያመልጡ ያህዌ በተአምር ቀይ ባሕርን መክፈሉ በውስጠ ታዋቂነት ግልጽ ነው፡፡
አንዳንዴ መሪዎች ‹‹እረኞች›› ይባላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሕዝቡ መሪዎች››
የእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥለዋል
‹‹ቀኝ እጅ›› በሙሴ በኩል የያህዌን ኀይል ይወክላል፡፡ ይህም ማለት ሙሴ ቀይ ባሕርን እንዲከፍል ያስቻለው የእግዚአብሔር ኀይል ነበር ማለት ነው፡፡
ይህ ማለት ፈረስ ሜዳ ላይ እንደሚራመድ ከግብፅ ወደ እስራኤል ሲጓዙ እስራኤላውያንም ለአረማመዳቸው እርግጠኞች ነበሩ ማለት ነው፡፡
የእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥለዋል
ይህ የከብት መንጋ ሣሩ ወደ ለመለመበትና ውሃ ወዳለበት ሸለቆ የመሄዱ ምስል የእስራኤልን ሕዝብ እግዚአብሔር መምራቱንና መጠበቁን አጽንዖት ይሰጣል፡፡
‹‹የምስጋና ስም›› የሰውን ዝና ክብር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለራስህ የከበረ ዝና እንዲኖርህ››
የእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሎዋል
እግዚአብሔር እየረዳቸው ስለማይመስል ጥልቅ ስሜቱን ለመግለጽ ጸሐፊው ጥያቄ ያነሣል፡፡ ጥያቄውን በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቅንዓትህንና ታላቅ ሥራህን አላየንም››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቸርነትህንና ርኅራኄኅን ከእኛ አርቀሃል››
በጣም ተለውጠው ስለ ነበር እነዚህ የእስራኤል ሕዝብ አባቶች ዘሮቻቸውን ማወቅ አልቻለም፡፡ ‹‹አብርሃም›› እና፣ ‹‹ያዕቆብ›› ከረጅም ጊዜ በፊት የነበረውን ሕዝብ ይወክላሉ፡፡
ይህ እግዚአብሔር ለ፣ ‹‹ያዕቆብ›› የሰጠውን ስም ያመለክታል፡፡
የእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥለዋል፡፡
ጸሐፊው ጥያቄውን ያቀረበው የእግዚአብሔርን ሕዝብ ማጉረምረም ለማመልከት ነው፡፡ ይህን ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ለአንተ እንዳንታዘዝ ከመንገድህ እንድንወጣና እልኸኞች እንድንሆን አደረግኸን››
የያህዌን ትእዛዝ አለመፈጸም ከትክክለኛው መንገድ መውጣት እንደሆነ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለምን ትክክል ያልሆነ ነገር እንድናደርግ አደረግኸን››
ይህ ማለት ለመስማትና ለመታዘዝ ባለ መፈለግ የያህዌን ትምህርት መቃወም ማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ልብ›› ዝንባሌን፣ ፍላጐትንና ስሜትን ይወክላል፡፡
የእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥለዋል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ ‹‹ስም›› የሚለው ቃል የቤተ ሰብ ግንኙነትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቤተ ሰብህ አልነበሩም››
አንዳንድ የዘመኑ ቅጂዎች ይህን ምንባብ በተለየ መንገድ ተርጉመዋል፡፡ ‹‹በስምህ እንደ ተጠሩ ሰዎች እኛም አንተ ገዢያችን እንዳልነበርህ ሆነናል››
የእስራኤል ሕዝብ ለያህዌ መናገር ቀጥለዋል
ይህ ባለፈ ታሪካቸው የሆነውን የያህዌ መገኘት መፈለጉን ኢሳይያስ ጠንከር ባለ ቃለ አጋኖ ያስተዋውቃል፡፡
ሰማያትን በአስደናቂ ሁኔታ በመቅደድ ያህዌ ራሱን ቢገልጥ ኖሮ፡፡ ‹‹መቅደድ›› የሚለው ልብስን ግራና ቀኝ መሰንጠቅን ያመለክታል፡፡
ምድር በምትንቀጠቀጥበት ጊዜ እንደሚሆነው ተራሮች ቢንቀጠቀጡ ኖሮ፡፡
ይህ የሚያመለክተው የእግዚአብሔር መገኘት ተራሮችንና ሕዝቡን ማንቀጥቀጥ እንደሚችል ነው፡፡
የእስራኤል ሕዝብ ለያህዌ መናገር ቀጥለዋል፡፡
‹‹ዐይን›› መላውን ሰው ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም አላየም››
የእስራኤል ሕዝብ ለያህዌ መናገር ቀጥለዋል
ይህ ‹‹አስታውሱ›› ለማለት ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡
የእስራኤል ሕዝብ ለያህዌ መናገር ቀጥለዋል
‹‹የመርገም ጨርቅ›› አንዲት ሴት ከማሕፀንዋ በምትደማበት ጊዜ የምትጠቀምበት ጨርቅ ነው፡፡ ይህ ማለት እግዚአብሔርን ደስ ለማሰኘት ያደረጉት ሙከራ ሁሉ አልተሳካም ማለት ነው፡፡ ይህ ዐረፍተ ነገር አስደንጋጭ መሆን አለበት፡፡
ኢሳይያስ የእስራኤልን ሕዝብ ከጠወለገ ቅጠል ጋር ያመሳስላል፡፡
ይህም ማለት የውድቀታቸው ምክንያት እንደ ማኅበረ ሰብ የፈጸሙት ኀጢአት ነበር ማለት ነው፡፡ የሕዝቡን በደል ኢሳይያስ የያህዌን ቅጣት ካመጣባቸው ነፋስ ጋር ያመሳስለዋል፡፡
ይህ ማለት እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመከራ ተወ ማለት ነው፡፡
የእስራኤል ሕዝብ ለያህዌ መናገር ቀጥለዋል፡፡
ይህ እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ ፈጠረ ማለት ነው፡፡
ይህ ማለት ያለፈውን አስታውሱ ማለት ነው፡፡
ኢሳይያስ ያህዌ ያሉበትን ሁኔታ እንዲያይ ይጠይቃል፡፡
የእስራኤል ሕዝብ ለያህዌ መናገር ቀጥለዋል፡፡
ይህ አጽንዖት የሚሰጠው ከተሞቹ መደምሰሳቸውንና የሚኖርባቸውም እንደሌለ ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አባቶቻችን አንተን ያመሰገኑበትን የተቀደሰውንና ያማረውን ቤተ መቅደሳችንን ጠላት በእሳት አውድሞታል››
እግዚአብሔር እነርሱን ለመርዳት ባለ መምጣቱ ተስፋ መቁረጣቸውን ለመግለጽ በጥያቄዎች ተጠቅመዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እባክህ ዝም አትበል፤ እባክህ ዝም አትበለን እኛንም አታዋርደን!››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እኔ›› ያህዌን ያመለክታል፡፡
‹‹እጆችን መዘርጋት›› ልመናን ወይም ጥያቄ ለማቅረብ አንድ ሰው የሚያደርገውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርዳታየን እንዲቀበሉ ያለ መታከት ለማይታዘዙ ሰዎች እጆቼን ዘረጋሁ››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ከነዓናውያን ጣዖት የሚያመልኩባቸውን ቦታዎች ነው፡፡ የተቀደሱ መሠዊያዎቻቸው ያህዌ ለመሠዊያ እንዳይውል በከለከለው በሸክላ የተሠሩ ነበሩ፡፡ የያህዌ መሠዊያዎች የተሠሩት ከድንጋይ ነበር፡፡
ይህ ሙታንን መጠየቅን ያመለክታል፤ ያህዌ ይህን ከለክሎአል፡፡
ያህዌ የእስራኤል ሕዝብ ዐሣማ እንዲበሉ አልፈቀደም፡፡
ያህዌ ለእስራኤልና ስለ እስራኤል መናገር ቀጥሏል፡፡
እነዚህ ዘወትር የሚያውኩትን ሰዎች ያህዌ የሰውን እስትንፋስ ከሚያውክ ጢስ ጋር ያመሳስላቸዋል፡፡
ያህዌ የእስራኤልን ሕዝብ ቀኑን በሙሉ ዝግ ብሎ ከሚነድና ጢሱም ያለ ማቋረጥ ከሚወጣ እሳት ጋር ያመሳስላቸዋል፡፡
ያህዌ ለእስራኤልና ስለ እስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹ልብ በሉ፤ አስተውሉ››
ይህ ማለት እግዚአብሔር በሚገባ ይቀጣቸዋል ማለት ነው፡፡ ያህዌ ሕዝቡን መቅጣቱን እግሮቻቸው መካከል ከሚቀመጥ ነገር ጋር ያመሳስለዋል፡፡
ያህዌ የእስራኤልን ሕዝብ ውስጡ መልካም ጭማቂ ከያዘ የወይን ዘለላ ጋር ያመሳስላቸዋል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዘለላው ውስጥ ጭማቂ ስታገኙ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጻድቃን የሆኑትን አንዳንዶቹን እኖራቸዋለሁ››
ያህዌ መናገር ቀጥሏል
ይህ ኢየሩሳሌምና መላው ይሁዳ ውስጥ ያሉ ከፍታ ቦታዎች ያመለክታል፡፡
ይህ ለም የግጦሽ ቦታ ነው፡፡
ይህ ምናልባት ከኢየሩሳሌም አንሥቶ እስከ ደቡባዊ ኢያሪኮ የሚዘረጋ ሸለቆ ስም ሊሆን ይችላል፡፡ ይህም ለም የግጦሽ ቦታ ነው፡፡
ያህዌ መናገር ቀጥሏል
ኢሳይያስ 11፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ሰዎች መብልና መጠጥ አምጥተው እንደ አምልኮ ጣዖት ፊት ያደርጋሉ
ቅመማ ቅመሞች የተጨመሩበት ወይን ጠጅ
እነዚህ የሐሰተኛ አማልክት ስሞች ናቸው ‹‹ጋድ›› እና፣ ‹‹ሜኒ›› በመባልም ይጠራሉ፡፡
ያህዌ በእስራኤል ጣዖት ለሚያመልኩ ሰዎች መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹ሰይፍ›› የእርሱን ጥሪ የማይሰሙትን ለመቅጣት ያህዌ የሚጠቀምበትን ማንኛውንም የጦር መሣሪያ ይወክላል፡፡
ሁለቱም ሐረጐች ተመሳሳይ ቢሆኑም የተደገሙት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
ያህዌ በእስራኤል ጣዖት ለሚያመልኩ ሰዎች መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹አስተውሉ፤ ልብ በሉ›› ያህዌ የደገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
ሁለቱም ሐረጐች ተመሳሳይ ነገር ማለት ቢሆኑም፣ የተደገሙት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
ይህ አገላለጽ አስከፊ ተስፋ መቁረጥና ሐዘንን፣ ከከባድ ጫና የተነሣ መሰበር ጋር ያመሳስላል፡፡
ያህዌ በእስራኤል ጣዖት ለሚያመልኩ መናገር ቀጥሏል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁልጊዜ እውነት የምናገር እኔ እባርከዋለሁ››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ እነዚህን መከራዎች ስለማላስብ ያለፈውን ዘመን መከራ ይረሱታል››
‹‹ከዐይኖች መሰወር›› ከያህዌ ትኩረትና ትውስታ መወገድን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትረጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ ስለ እነርሱ አላስብም››
ያህዌ መናገር ቀጥሏል
‹‹ልብ በሉ፤ አስተውሉ››
ሁለቱም በመካከል ያለውን ማንኛውንም ነገር የሚጨምሩ ጽንፎች ናቸው፡፡
ሁለቱም ሐረጐች ተመሳሳይ ነገር ማለት ሲሆኑ፣ በአንድነት የሆኑት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባለፈው ጊዜ የሆነውን አታስቡትም››
‹‹እናንተ›› የሚያመለክተው የእግዚአብሔር ባርያዎችን ሁሉ ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ትችላለህ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ በእርሷ ውስጥ የጭንቀት ለቅሶና ጩኸት አይሰማም››
ያህዌ ለታማኝ ሕዝቡ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹100 ዓመት››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ ‹‹ሰዎች እንደ ወጣት ይቆጥሩታል››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ይህን ሰው የተረገመ ይሉታል››
ያህዌ ለታማኝ ሕዝቡ መናገር ቀጥሏል
‹‹ሕዝቤ እንደ ዛፍ ረጅም ዘመን ይኖራሉ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነርሱ ያህዌ የባረካቸው ሰዎች ልጆች ናቸው››
ያህዌ ለታማኝ ሕዝቡ መናገር ቀጥሏል፡፡
ኢሳይያስ 11፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ያህዌ ሰማይን ከዙፋን፣ ምድርን ከእግሩ ማረፊያ ጋር የሚያመሳስለው ምን ያህል ታላቅ መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
የሰው ልጅ ለእርሱ መኖሪያ መሥራት እንደማይችል አጽንዖት ለመስጠት ያህዌ ጥያቄዎች ያቀርባል፡፡
ያህዌ መናገር ቀጥሏል
ያህዌ ለእርሱ ኀይልና ሥልጣን አጽንዖት በሚሰጠው በእጁ ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ እነዚህን ነገሮች ሁሉ ሠርቻለሁ››
የሚናገረውን ነገር እርግጠኝነት ለማመልከት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 30፥1 ላይ እንዳለው ተርጉመው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እንዲህ ብሏል›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ እንዲህ ብያለሁ››
እዚህ ‹‹የተሰበረ›› እና፣ ‹‹ትሑት›› በእውነት ትሑት የሆነና ለእምነቱ መከራ የሚቀበል ሰውን ያመለክታል፡፡
ያህዌ ስለ ክፉ ሰዎች መናገር ቀጥሏል
እዚህ ላይ ፊት ፍርድን ወይም ውሳኔን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ ነው ያልሁትን›› ወይም፣ ‹‹በእኔ ፍርድ ክፉ የሆነውን››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌን አክብሩ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ራሱን ያክብር››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ አስፍራቸዋለሁ››
ያህዌ የአምላኪዎቹን ግብዝነት ቅጣት ይገልጻል
ያህዌ መናገር ቀጥሏል፡፡
ያህዌ እንደምትወልድ ሴት ስለ ጽዮን ይናገራል፡፡ ምንም እንኳ ጽዮን ብትወድምም፣ ሕዝቡም እዚያ ባይኖሩም፣ በጥቂት ጥረት በፍጥነት መላው ሕዝብ ከእርሷ ይመጣል፡፡
ይህ ሁኔታ ምን ያህል ያልተለመደ እንደሚሆን አጽንዖት ለመስጠት ያህዌ ጥያቄዎች ያነሣል፡፡ መጨረሻ ላይ ጽዮን እስከምትጠቀስ ድረስ ተከታታይ ጥያቄዎቹ ውጥረት ይፈጥራሉ፡፡
ያህዌ እንደ እናት ስለ ኢየሩሳሌም መናገር ቀጥሏል (ኢሳይያስ 66፥7-8 ይመ)
ያህዌ ጥያቄውን ያቀረበው ለኢየሩሳሌም ሕዝብ የሰጠውን ተስፋ እንደሚፈጽም አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
ያህዌ ኢየሩሳሌም እናት እንደሆነች፣ የኢየሩሳሌም ሰዎችም የተወለዱ ልጆች እንደሆኑ ይናገራል፡፡ (ኢሳይያስ 66፥7-8 ይመ.)
ይህ ማለት ኢየሩሳሌም ለእግዚአብሔር ሕዝብ የሰላምና የመጽናናት ቦታ ትሆናለች ማለት ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በወተቷ ታረካችኃለች፤ በጡቶቿ ታጽናናችኃለች››
ያህዌ እንደ እናት ስለ ኢየሩሳሌም መናገር ቀጥሏል፡፡ (ኢሳይያስ 66፥7-8 ይመ.)
ይህ ማለት እንደ ወንዝ ዘላቂና ብዙ የሆነ የተትረፈረፈ ብልጥግና እግዚአብሔር ለሕዝቡ ያመጣል ማለት ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በክንዶቿ ታቅፋችኃለች፤ በደስታ በጭኖቿ ትይዛችኃለች!››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ በኢየሩሳሌም አጽናናችኃለሁ››
ኢሳይያስ ለእግዚአብሔር ታማኝ ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹ዐጥንት›› መላውን አካል ያመለክታል፡፡
‹‹የሣር ቡቃይ›› ቶሎ እና ጠንክሮ ማደጉ ከእግዚአብሔር ሕዝብ ጤናና ጥንካሬ ጋር ተመሳስሎአል፡፡
‹‹እጅ›› ኀይልን ያመለክታል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ኀይሉን ለባርያዎቹ ይገልጣል››
ኢሳይያስ ለእግዚአብሔር ታማኝ ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
ብዙውን ጊዜ ያህዌ በብሉይ ኪዳን የሚገለጠው ቁጣውንና ፍርዱን በሚያመለክት እሳት ታጅቦ ነበር፡፡
ዐውሎ ነፋስ ፍርዱን እውን ለማድረግ የያህዌን ብርቱ ሥራ ይወክላል፡፡
‹‹ሰይፍ›› ጦርነትንና ግድያን የሚወክል አንድ የጦር መሣሪያ ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ብዙዎችን ይገድላል፡፡
ኢሳይያስ መናገር ቀጥሏል
‹‹እነርሱ›› ያህዌን የሚያመልኩ ሆኖም ከመንገዱ በተቃራኒ የሚሄዱ ናቸው፡፡
ይህ ጣዖቶች ለማምለክ ሰዎች የሚሄዱበት ቦታ ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ጣዖቶቹን ለማምለክ የሚሄዱትን ሰዎች መሪ ነው፡፡
የሚናገረውን ነገር እርግጠኝነት ለማሳየት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 30፥1 ላይ እንዳለው ተርጉመው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ ያህዌ የተናገረው ነው›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
‹‹እኔ›› የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡
‹‹እነርሱ›› የሚያመለክተው ቀደም ሲል ያህዌ የተናገረላቸውን ግብዝ የሆኑ አምላኪዎችን ነው፡፡
እነዚህ ከእስራኤል ምድር ርቀው ያሉ ቦታዎች ናቸው፡፡
‹‹እነርሱ›› የሚያመለክተው የተረፉትንና ለሕዝቡ የመሰከሩ ባዕዳን ሰዎች ነው፡፡ በምርኮ ከተወሰዱ እስራኤላውያን ጋር ወደ ኢየሩሳሌም ይመለሳሉ፡፡
ኢሳይያስ 11፥9 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ኢሳይያስ 65፥17 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
የሚናገረውን ነገር እርግጠኝነት ለማሳየት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ኢሳይያስ 30፥1 ላይ እንዳለው ተርጉመው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ይህን ተናግሮአል›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
ያህዌ መናገር አቁሞአል
‹‹እነርሱ›› የሚያመለክተው ያህዌን ለማምለክ የመጡ ታማኝ እስራኤላውያንና ባዕዳንን ጨምሮ ሰዎችን ሁሉ ነው፡፡
ለያህዌ ቅጣት አጽንዖት ለመስጠት ሁለቱም ሐረጐች የሚናገሩት ስለ ተመሳሳይ ነገር ነው፡፡
ትሎች የሚያመለክቱት ያህዌ ዐመፀኞች ላይ የሚያመጣውን የመበስበስና የመበላሸትን አስፈሪነት ነው፡፡
እሳት የያህዌን ቅጣት ይወክላል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለዘላለም ይነዳል››
ይህ የሚያመለክተው ከሞት የተረፉ ሕያው ፍጥረትን ሁሉ ነው፡፡
“ኤርምያስ፣ የኬልቅያስ ልጅ፡፡ ኤርምያስ ከካህናቱ አንዱ ነበር”
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለብንያም ጎሳ የተሰጠች ምድር”
ይህ ፈሊጥ ጥቅም ላይ የዋለው እግዚአብሔር ለእርሱ መልእክት እንደሰጠው ለማወጅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር መልእክት ለእርሱ ሰጠው” ወይም “እግዚአብሔር ለኤርምያስ ተናገረው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በብሉይ ኪዳን ራሱን ለሕዝቡ የገለጠበት የእግዚአብሔር ስም ነው፡፡ ይህንን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ ለመረዳት የትርጉም ቃል ገጽ ላይ ሄደው ይመልከቱ፡፡
እዚህ ላይ “ዘመን” የሚለው ንጉሱ የገዛበትን ጊዜ የሚያመለክት ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የአሞጽ ልጅ ኢዮስያስ የይሁዳ ንጉሥ በነበረበት ጊዜ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
(ደረጃ የሚያሳይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
“የአሞጽ መንግስት”
“የእግዚአብሔር ቃል ደግሞ መጣ”
እዚህ ላይ “ዘመን” የሚለው ንጉሱ የገዛበትን ጊዜ የሚያመለክት ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የኢዮስያስ ልጅ ኢዮአቄም የይሁዳ ንጉሥ በነበረበት ጊዜ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዕብራይስጥ የቀን መቁጠርያ አምስተኛው ወር ነው፡፡ ይህ በምዕራባውያን የቀን መቁጠርያ የሐምሌ የመጨረሻው ክፍልና የነሐሴ የመጀመርያው ክፍል ወቅት ነው፡፡ (የዕብራይስጥ ወራቶች እና ደረጃ የሚያሳይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሴዴቅያስን አመራር የሚያመለክት ነው፡፡ ይህ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሴዴቅያስ የመንግስቱ ዘመን” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ወደ ባቢሎን እንደተወሰዱ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የባቢሎን ሰራዊት የኢየሩሳሌምን ሕዝብ እንደ እስረኞች በወሰዳቸው ጊዜ” ወይም “የባቢሎን ሰራዊት የኢየሩሳሌምን ሕዝብ እንደ እስረኞች ወደ ባቢሎን በወሰዳቸው ጊዜ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ጥቅም ላይ የዋለው ከእግዚአብሔር የተሰጠውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህ አለ” ወይም “እግዚአብሔር ይህን መልእክት ለእኔ ተናገረኝ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቅርጽ ሰጥቼሃለሁ”
ይህ ማኅፀንን ሳንጠቅስ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከመወለድህ በፊት”
እዚህ ላይ “ወዮ” የሚለው ቃል ኤርምያስ እግዚአብሔር የተናገረውን ነገር ለማድረግ መፍራቱን ያሳያል፡፡
ኤርምያስ በጉባኤ ለመናገር እንደሚፈራ ለማሳየት ምናልባት እያጋነነ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጉባኤ እንዴት መናገር እንዳለብኝ አላውቅም” ወይም” ለሰዎች አዋጅ መናገር እንዴት እንዳለብኝ አላውቅም” (ግነት/ግነታዊ ቋንቋ እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሕዝቡን አትፍራ፣ እኔ ለእነርሱ እንድትናገር እልክሃለሁ”
“ይህ” የሚለው ቃል እግዚአብሔር በቁጥር 7 እና 8 ላይ የተናገረውን የሚያመለክት ነው፡፡
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተነገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ይህ እግዚአብሔርን የሚወክል ተለዋጭ ዘይቤ ሲሆን ለኤርምያስ የመናገር ልዩ ስልጣን መስጠቱን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከዚያም እግዚአብሔር አፌን እንደ ዳሰሰኝ ሆኖ ተሰማኝ” ወይም 2) ኤርምያስ ራዕይ እያየ ነበርና እግዚአብሔር ይህን ያደረገው ለኤርምያስ የመናገር ልዩ ስልጣን እንደሰጠው ለማሳየት ምሳሌአዊ ድርጊት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከዚያም እግዚአብሔር እጁን ዘርግቶ አፌን ዳሰሰኝ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምሳሌያዊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ እግዚአብሔር ለኤርምያስ መልእክቱን መስጠቱን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሕዝቡ ትናገር ዘንድ እኔ መልእክቴን ለአንተ ሰጥቼሃለሁ” ወይም “ለሕዝቡ መልእክቴን እንድትናገር አስችየሃለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ የእግዚአብሔር መልእክቶች እንደሚፈጸሙ ለተለያዩ መንግስታት በመናገር እነዚህን ነገሮች ይሰራል፡፡
አንዳንድ መንግስታትን ይነቅላል፣ ያፈርሳል፣ ያጠፋል ደግሞም ይገለብጣል፣ ሌሎች መንግስታትን ደግሞ ይሰራል እንዲሁም ይተክላል፡፡
እግዚአብሔር ስለ ኤርምያስ ሲናገር መንግስታቱ ተክሎች እንደሆኑና እርሱ ከመሬት ነቅሎ እንደሚጥላቸው አድርጎ በመግለጽ በሚናገረው ቃል መንግስታትን እንደሚያፈርስ ይናራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ኤርምያስ እነዚህን ቃላት የተጠቀመው ይህ ቃል በእርግጠኝነት እንደሚፈጸም ለማሳየት ነው፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ ኤርምያስ ሲናገር መንግስታት እንደ ሕንጻ እንደሆኑና እርሱ እንደሚገነባቸው፣ እንደ ተክሎች እንደሆኑና እርሱ እንደሚተክላቸው በዚህም ጠንካራ እንዲሆኑ እንደሚያደርጋቸው ይናገራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ከእግዚአብሔር የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ በ ኤርምያስ 1:4 ላይ ተመሳሳይ ቃላት እንዴት እንደተረጎምኻቸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህ አለ፡- ‘ምን’” ወይም “እግዚአብሔር ይህንን መልእክት ለእኔ ተናገረኝ፡- ‘ምን’” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለኤርምያስ መንፈሳዊ ራዕይ አሳየው፡፡
የለውዝ ዛፍ የለውዝ ፍሬ የሚሰጥ ዛፍ ነው፡፡ (የማይታወቁ ነገሮችን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚወክለው እግዚአብሔር የተናገረውን እንደሚፈጽመው ዋስትና መስጠቱን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ እፈጽመው ዘንድ ቃሌን አስባለሁ” ወይም “እኔ የተናገርሁትን እንደምፈጽመው ዋስትና እሰጣለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለውዝ” እና “እተጋለሁ” የሚሉት የዕብራይስጡ ቃላት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እግዚአብሔር ቃሉን በእርግጠኝነት እንደሚፈጽም ኤርምያስ እንዲያስብ እግዚአብሔር ይፈልጋል፡፡
ይህ “የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ መጣ” የሚለው ፈሊጥ ጥቅም ላይ የዋለው ከእግዚአብሔር የመጣውን መልእክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በ ኤርምያስ 1:4 ላይ ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፣ ለውጥ የሚያስፈልግ ከሆነ ለውጥ አድርግ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለሁለተኛ ጊዜ መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ” ወይም “እግዚአብሔር ይህንን ሁለተኛ መልእክት ለእኔ ተናገረኝ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ላይ ላዩን የሚለው የሚያመለክተው በማሰሮ ውስጥ ያለውን የውኃው የላይኛውን ክፍል ነው፡፡ ኤርምያስ ውኃው ሲፈላ ማየት ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውኃው የሚፈላ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማሰሮው ወደ ሰሜን ማለትም ኤርምያስ ወደ ነበረበት ወደ ይሁዳ ያዘነበለ ነው ማለት ነው፡፡
“ክፉ ነገር ከሰሜን በኩል ይወርድባቸዋል፡፡” ይህ የሚወክለው እግዚአብሔር ከሰሜን ወደ ደቡብ ክፉ ነገር እንደሚያመጣ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ነገር ከሰሜን ይመጣል” ወይም “እኔ ከሰሜን ክፉ ነገር እልካለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ከሰሜን ስለሚመጣው ክፉ ነገር ለኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ ጅምላ ፍረጃ በሰሜናዊ ክፍል ያሉትን መንግስታት ነገስታትን ሁሉ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እያንዳንዱ ንጉስ” ወይም “የሰሜናዊው ክፍል ነገስታት በሙሉ” (ግነት/ግነታዊ ቋንቋ እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ይህ የሚወክለው በኢየሩሳሌም ላይ መግዛትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኢየሩሳሌም በር መግቢያ ላይ ይገዛል” ወይም 2) ይህ የሚወክለው በኢየሩሳሌም ላይ መፍረድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኢየሩሳሌም ላይ ይፈርዳል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በዙሪያዋ በቅጥርዋ ሁሉ ላይ” ዙፋናቸውን ያስቀምጣሉ የሚለው በኢየሩሳሌም ዙርያ ያለውን ቅጥርዋን ለማፍረስ ለጦር ሰራዊቶቻቸው ትዕዛዝ መስጠታቸውን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በይሁዳ ዙርያ ያለውን ቅጥር ለማፍረስ ለጦር ሰራዊቶቻቸው ትዕዛዝ ይሰጣሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በይሁዳም ከተሞች ሁሉ ላይ” ዙፋናቸውን ያስቀምጣሉ የሚለው የይሁዳ ከተሞችን ሁሉ ለማፍረስ ለጦር ሰራዊቶቻቸው ትዕዛዝ መስጠታቸውን የሚወክል ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱን እንዴት እንደምቀጣ እናገራለሁ”
“በይሁዳ ሕዝብ ላይ ፍርድን እናገራለሁ”
ሕዝቡ ጣዖታቱን በራሳቸው እጆች ስለሰሩአቸው፣ ጣዖታቱ ሊሰገድላቸው የሚገቡ እንዳልሆኑ ሊያውቁ ይገባቸው ነበር
እገዚአብሔር ለኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ “አትፍራቸው” የሚለው ከመጠን በላይ መፍራትን ይወክላል፣ “አስፈራሃለሁ” የሚለው ደግሞ ኤርምያስን በጣም እንዲፈራ ማድረግን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አትፍራ … አስፈራሃለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ትኩረት ስጥ!”
እንደ እነዚህ ነገሮች ጠንካራ መሆን እግዚአብሔር እንዲናገር የነገረውን ነገር ለመናገር ልበ ሙሉ መሆንና የማይለወጥ አቋም መያዝን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምድሪቱ ሁሉ ላይ እንደ ተመሸገ ከተማ፣ እንደ ብረትም ዓምድ እና እንደ ናስ ቅጥር ጠንካራ አድርጌሃለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ በዚያን ጊዜ እጅግ በጣም ጠንካራ በመሆናቸው የሚታወቁ ነገሮች ነበሩ፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የምድሪቱን ሕዝብ ሁሉ የሚወክል ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የይሁዳ ሕዝብን ነው፡፡
እግዚአብሔር እርሱ የተናገረው ቃል እንደሚፈጸም እርግጠኝነቱን ለመግለጽ ስለ ራሱ በስሙ ተናግሯል፡፡ በ ኤርምያስ 1:8 ላይ ይህን እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ጥቅም ላይ የዋለው ከእግዚአብሔር የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በ ኤርምያስ 1:4 ላይ ተመሳሳይ ቃላት እንዴት እንደተረጎምኻቸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህ አለኝ፡- ‘ሂድ’” ወይም “እግዚአብሔር ይህን መልእክት ለእኔ ተናገረኝ፡- ‘ሂድ’” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሂድና በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎች ሊሰሙህ በሚችሉበት ስፍራ ተናገር”
“ስለ አንቺ አስታውሳለሁ”
“ታማኝነት፣” ወጣትነት፣” እና “ፍቅር” የሚሉት ረቂቅ ስሞች “ታማኝ” እና “ወጣት፣” በሚሉት ቅጽሎች እና “መውደድ” በሚለው ግስ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወጣት በነበርሽ ጊዜ፣ ለቃል ኪዳናችን እንዴት ታማኝ እንደነበርሽ፣ እና እንዴት እንደወደድሽኝ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ከእስራኤል ሕዝብ ጋር ስለነበረው ግንኙነት ሲገልጽ ሁለቱ ለመጋባት ተጫጭተው እንደነበር አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁለታችን እንድንጋባ በመጀርያ በተስማማንበት ጊዜ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንም ሰው ዘር ባልዘራበት ምድር” ወይም “ምንም ዓይነት የምግብ ዘር ባልበቀለበት ምድር” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ እስራኤል ሲገልጽ ለእግዚአብሔር የተበረከተች ስጦታ እንደሆነች አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ እርሱ መከር በኩራት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ ጥቃት ስለፈጸሙት ሲናገር ለእግዚአብሔር ብቻ የተለየውን መስዋዕት እንደበሉ አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእስራኤል ላይ ጥቃት የፈጸሙ በሙሉ ከመከሩ በኵራት እንደበሉ ሕዝብ በበደላቸው ተጠይቀዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በእነርሱ ላይ መጣባቸው” የሚለው ሀረግ በእነርሱ ላይ ሆነ ለሚለው ሃሳብ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ነገር በእነርሱ ላይ ሆነ” ወይም “እኔ በእነርሱ ላይ አሰቃቂ ነገር እንዲሆንባቸው አደረግሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ቃል በእርግጠኝነት እንደሚፈጸም ለመግለጽ ስለ ራሱ በስሙ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ያወጀው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ))
ያዕቆብና እስራኤል ለአንድ ሰው የተሰጡ ሁለት ስሞች ነበሩ፣ ስለዚህ እነዚህ ሁለት ሀረጎች የሚያመለክቱት ለአንድ የሕዝብ ወገን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ የያዕቆብ ወገኖች ሁሉ” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የያዕቆብን ወገኖች ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የያዕቆብ ወገኖች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የእስራኤል አገርና ሕዝብ የሆኑትን የእስራኤልን ወገኖች ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤላውያን” ወይም “የእስራኤላውያን ሕዝብ ወገኖች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እርሱ በሕዝቡ ላይ ምንም ዓይነት ክፋት ስላላደረገ ሕዝቡ እርሱን በመተው ጣዖቶችን መከተል አልነበረባቸውም ብሎ ለመናገር እግዚአብሔር እነዚህን ጥያቄዎች ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ለአባቶቻችሁ ምንም ዓይነት ክፋት አላደረግሁም፣ ስለዚህ እኔን ከመከተል ርቀው መሄድ አልነበረባቸውም፣ የማይጠቅሙ ጣዖቶችን ተከትለው መሄድ አልነበረባቸውም፡፡ ይህንን በማድረጋቸው እነርሱ ራሳቸው የማይጠቅሙ ሆኑ!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚወክለው እግዚአብሔርን መተውና ለእርሱ ታማኝ ለመሆን እምቢተኛ መሆንን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እኔን ትተውኛል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይ የሚወክለው ለጣዖቶች ታማኝ መሆንንና እነርሱን ማምለክ መምረጥን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የማይጠቅሙ ጣዖቶችን አመለኩ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ሊጠቀሙባቸው የሚችሉ ነገር ግን ምንም ዓይነት መልካም ነገር የማያመጡላቸው ጣዖቶች፡፡ ትርጉሙ ጠቃሚ የሆኑ አንዳንድ ጣዖቶች እንዳሉ ሰዎች እንዲያስቡ የሚያደርግ መሆን የለበትም፡፡
ይህ በክፍሉ የተገለጸውን መናገር ይኖርባቸው እንደነበር የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዲህ ማለት ነበረባቸው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ እግዚአብሔር ለሕዝቡ አስፈላጊ መሆኑን ለማሳየት ጥቅም ላይ መዋል ነበረበት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ያስፈልገናል፡፡ ከግብጽ ምድር ያወጣን እርሱ ነው፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ እግዚአብሔር ለሕዝቡ አስፈላጊ መሆኑን ለማሳየት ጥቅም ላይ መዋል ነበረበት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ያስፈልገናል፡፡ በማይኖርበት … የመራን እግዚአብሔር እርሱ ነው፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ድርቅ ያለበት ምድር” በቂ ውኃ የሌለበት ምድር ነው፡፡ እዚሀ ላይ “ጥልቅ ጨለማ” ለአደጋ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በቂ ውኃ የሌለበት አደገኛ ምድር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኃጢአትን አደረጋችሁ የሰጠኋችሁን ምድር ደግሞ በእኔ የተጠላ እንዲሆን አደረጋችሁት!” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አረከሳችሁ” የሚወክለው ምድሪቱ በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት እንዳይኖራት ማድረግን ነው፡፡ ይህንን ያደረጉት በዚያች ምድር ሆነው ጣዖቶችን በሚያመልኩበት ጊዜ በእርሱ ላይ ኃጢአት በማድረጋቸው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምድሬን ኃጢአት በማድረጋችሁ አረከሳችኋት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በኃጢአታችሁ ምክንያት ርስቴን የተጠላ አደረጋችሁት” ወይም “ኃጢአት በማድረጋችሁ ርስቴን ገፊ አደረጋችሁት”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡-
ይህ ጥያቄ እግዚአብሔርን ለመታዘዝ መፈለጋቸውን ማሳየት ነበረበት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔርን መታዘዝ እንፈልጋለን!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ለእኔ የተሰጡ አልነበሩም” ወይም “እኔን ተዉኝ”
መሪዎቹ እን እረኞች እነርሱን የሚከተሏቸው ሕዝብ ደግሞ እንደ በጎች ተደርገው ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መሪዎቻቸው በእኔ ላይ ኃጢአትን አደረጉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ተከትለው ሄዱ” የሚወክለው መታዘዝ ወይም ማምለክ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከንቱ ነገሮችን ታዘዙ” ወይም “ከንቱ ነገሮችን አመለኩ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ከንቱ ነገሮች ሰውን መርዳት የማይችሉ ነገሮች ናቸው፡፡ እዚህ ላይ ጣዖቶችን ያመለክታል፡፡
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ እየተናገረ ነው፡፡
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተነገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
“የወደፊቱ ትውልዳችሁ”
ኪቲም በምዕራብ እስራኤል ትገኝ የነበረች ደሴት ናት፡፡ አሁን ቆጵሮስ ተብላ ትጠራለች፡፡ በምዕራብ እስራኤል ሩቅ ያሉትን ምድር በሙሉ የሚወከል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ኪቲም ውቅያኖስ በምዕራብ በኩል ሂዱና ተሻገሩ” (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ቄዳር ከምስራቅ እስራኤል በኩል በርቀት ለሚገኝ ምድር የተሰጠ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ቄዳር ምድር በምስራቅ በኩል በርቀት ወዳሉት መልእክተኞች ላኩ” (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ሌሎች ሕዝቦች የራሳቸውን አማልክት ማምለክ መቀጠላቸውን ለእስራኤል ሕዝብ ለመንገር ነው፡፡ እነርሱ አማልክቶቻቸውን ለውጠው ሌሎች አማልክትን አላመለኩም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድም ሕዝብ አማልክቱን … አማልክቱን የለወጠ ፈጽሞ እንደሌለ ታያላችሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ለሕዝቡ በቀጥታ እንደማይናገር አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን፣ እናንተ፣ ሕዝቤ እኔን የክብራችሁን አምላክ ሊረዳችሁ ለማይችል ነገር ለወጣችሁኝ” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መግለጫ የሚያመለክተው ክቡር የሆነውን ራሱን እግዚአብሔርን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የከበረ አምላካቸውን” ወይም “እኔ፣ የእናንተ የከበርሁ አምላካችሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሐሰተኛ አማልክት ሊሰሩት በማይችሉት ነገር ተገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሊረዱ የማይችሉ፣ ሐሰተኛ አማልክት” ወይም “ሊረዱ የማይችሉ አማልክት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር መለስ ብሎ እዚያ ሆነው እርሱን እንደሚሰሙት አድርጎ ለሰማያት ይናገራል፡፡ እግዚአብሔር ይህን የሚናገረው እስራኤል የሰራችው ነገር እጅግ በጣም አስደንጋጭ እንደሆነ ለመግለጽ ነው፡፡ (እንቶኔ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) እግዚአብሔር በሰማይ ላይ ለሚገኙ ፍጡራን ይናገራል ወይም 2) እግዚአብሔር ሕዝብ እንደሆኑ አድርጎ ለራሳቸው ለሰማያት ይናገራል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ ራሱ የሕያው ውኃ ምንጭ እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእነርሱ ሕያው ውኃ ምንጭ የሆንሁትን እኔን ትተውኛል” ወይም “እንደ ሕያው ውኃ ምንጭ የሆንሁትን እኔን ትተውኛል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ ሐሰተኛ አማልክት ሲናገር ሰዎች ውኃ ለማግኘት ሲሉ የቆፈሯቸው ጉድጓዶች እንደሆኑ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለራሳቸው እንደቆፈሯቸው ጉድጓዶች ወደ ሐሰተኛ አማልክት ሄደዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ውኃ ለማከማቸት የሚረዱ ጥልቅ ጉድጓዶች
ምንም እንኳ እግዚአብሔር የሚናገረው ለሕዝቡ ቢሆንም ስለ እስራኤል ለሌላ ሰው እንደሚናገር አድርጎ ሶስተኛ ሰው ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤል፣ አንተ ባሪያ ነህ እንዴ? የተወለድከው በቤት ነው? ታዲያ ለምን ለብዝበዛ ተዳረግህ? (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እስራኤል ለብዝበዛ መዳረግ እንዳልነበረባት ምክንያቱን ለመናገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤል ባርያ አይደለም፡፡ እስራኤል በቤት አልተወለደም ነበር፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በጌታው ቤት ተወለደ” የሚለው ሀረግ ለባርነት መወለድን የሚያሳይ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተወለደው ባርያ ሆኖ ነው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እስራኤል ለብዝበዛ መዳረግ እንዳልነበረባት ለማመልከት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ ለብዝበዛ መዳረግ አልነበረበትም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ለብዝበዛ ተዳረገ” የሚለው ሀረግ ተጠቂ መሆንና ወደሌላ አገር ምርኮኛ ሆኖ መወሰድን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ታዲያ እስራኤል እንደ ምርኮኛ ወደሌላ የተወሰደው ለምንድን ነው” ወይም “ታዲያ የእስራኤል ጠላቶች እስራኤልን እንደ ምርኮኛ ለምን ወሰዱት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚእስለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እስራኤልን ስላጠቋት የእስራኤል ጠላቶች ሲናገር ጠላቶቿ የሚያገሱና እስራኤልን የሚያጠቁ አንበሶች እንደሆኑ አድርጎ ገልጿቸዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሕዝቡ ምድሩን ሲያዩ የሚያስፈራ እንደሆነ እስኪሰማቸው ድረስ ምድሩን ለማጥፋታቸው የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤልን ምድር አፈራራሱ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ማግሳት የዱር እንስሳት ሲያጠቁ የሚያሰሙት እጅግ በጣም ከፍ ያለ ጩኸት ነው፡፡
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤልን ከተሞች አቃጠሉአቸው፣ አሁን በእነርሱ ውስጥ የሚኖር ማንም ሰው የለም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
በአንድ አካባቢ የሚኖሩ ሰዎች
እነዚህ በግብጽ ምድር የሚገኙ የሁለት ከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ግብጻውያን የባርያዎቻቸውን ራስ ይላጩ ነበር፣ ይህን የሚያደርጉት የባርያ ምልክት ለመስጠት ነው፡፡
አንዳንድ ትርጉሞች የዕብራይስጡን ጥቅስ “አናትሽን ሰንጥቀውሻል፡፡”
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ጠላቶቻቸው ያጠቋቸው በራሳቸው ጥፋት እንደሆነ እስራኤልን ለማስታወስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አምላካችሁ እግዚአብሔር በመንገድ ሁሉ እየመራችሁ ሳለ እናንተ ግን እርሱን በመተዋችሁ ይህን በራሳችሁ ላይ አመጣችሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው ግብጽንና አሦርን አነርሱን እንዲረዱአቸው መጠየቃቸው ምንም ዓይነት መልካም ነገር እንደማያመጣላቸው ለሕዝቡ ለማስታወስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ግብጽ በመሄድ ከሺሖር ወንዝ ውኃ መጠጣት ወይም ወደ አሦር በመሄድ ከኤፍራጥስ ወንዝ ውኃ መጠጣት ለእናንተ ምንም አይጠቅማችሁም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ )
እነዚህ የግብጽንና የአሦርን ሰራዊት እነርሱን እንዲረዱአቸው ለመጠየቃቸው ተለዋጭ ዘይቤ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ግብጻውያን እንዲረዱአችሁ ለምን ጠየቃችሁ … አሦራውያን እንዲረዱአችሁ ለምን ጠየቃችሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከግብጽጋር የተያያዘ የአንድ ምንጭ ስም ነው፡፡ ምናልባት የአባይ ወንዝ ገባር ሳይሆን አይቀርም፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች አባይ ብለው ይጠሩታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሺሖር ምንጭ” ወይም “የሺሖር ወንዝ” ወይም “የአባይ ወንዝ” (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ቅጣታቸው የክፉ ስራቸው ውጤት እንደሆነ የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉና ከዳተኛ ስለሆንሽ እቀጣሻለሁ” (ሰውኛ ዘይቤ እና ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መራራ” የሚለው ቃል “ክፉ” የሚለውን ይገልጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እጅግ በጣም መራራ የሆነ ክፋት ነው” ወይም “እጅግ በጣም ክፉ ነው” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ቀንበርሽን ሰብሬአለሁ” እና “እስራትሽንም ቆርጫለሁ” ከባርነት አርነት እንዳወጣቸው የሚገልጹ ተለዋጭ ዘይቤ ናቸው፡፡ የእስራኤል ሕዝብ በግብጽ ምድር ባሮች ነበሩ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከረጅም ጊዜ በፊት እኔ ከባርነት ነፃ አወጣኋችሁ፣ ነገር ግን አሁንም እኔን ለማምለክ እንቢ አላችሁ!” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድን ሰው ወይም እንስሳ ለማሰር የሚጠቅም ሰንሰለት
ለምን እንደተጋደሙ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ እዚህ ላይ “ማመንዘር” ለእግዚአብሔር ታማኝ ያልሆነ ሰውን የሚወክል ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለባሏ ታማኝ እንዳልሆነች አመንዝራ ሚስት አንቺም ከእኔ ይልቅ ለጣዖቶች በመስገድ እነርሱን አመለክሽ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ከስር
እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ሲናገር ሕዝቡን እርሱ እንደተከለው እንደ ተመረጠ ወይን በከነዓን ታላቅ ሕዝብ አድርጎ እንደሰራው ይገልጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሁሉ የተሻለውን የወይን ዓይነት ለመትከል እጅግ በጣም ጥሩ የሆነውን ዘር እንደሚጠቀም ገበሬ፣ እኔ እግዚአብሔር በመልካም አጀማመር እንድትጀምሩ አድርጌ ነበር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በጣም ጥሩ ጥራት ያለው ወይን”
እዚህ ላይ “ንጹህ ዘር” ጥሩ ካልሆነ ዘር ጋር ያልተዳቀለ በጣም ጥሩ ዘር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እጅግ በጣም ጥሩ ከሆነ ዘር የበቀለ”
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ለመለወጡና እንደ ብልሹና የማይጠቅም ወይን ግንድ ለመሆኑ ሕዝቡን ለመገሰጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን አንቺ ብልሹና የማይጠቅም ወይን ግንድ ሆነሽ ተለወጥሽ!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የሌለው ነገር እንደረከሰ ተደርጎ ይነገራል፡፡ እዚህ ላይ “ረክሰሻል” የሚለው ለእስራኤል ኃጢአት የማያቋርጥ ማሳሰቢያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኃጢአትሽን እንደ ርኩሰት አይቼዋለሁ” ወይም “ኃጢአትሽ እንደ ርኩሰት ነው፤ በደልሽ ጸንቶ ይኖራል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን ተመሳሳይ ሀረግ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ሕዝቡ በአሊምን አላመለክሁም ብሎ ለተናገረው ለመገሰጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “You lie when you say, ‘በአሊምንም አልተከተልሁም’ ብለሽ መናገርሽ ዋሽተሻል” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለማገልገልና ለማምለክ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እስራኤል ሌሎች አማልክትን ስለማምለካቸው ሲናገር ወንድ ግመል ለመፈለግና ከእርሱ ጋር ወሲብ ለማድረግ በሌላ አቅጣጫ እንደምትሮጥ ሴት ግመል አድርጎ ገልጿቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንቺ ወንድ ግመል ለመፈለግና ከእርሱ ጋር ወሲብ ለማድረግ ወደፊትና ወደኋላ እንደምትሮጥ ፈጣን ሴት ግመል ነሽ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በፍጥነት መሮጥ የምትችል
እግዚአብሔር እስራኤል ሌሎች አማልክትን ስለማምለካቸው ሲናገር ወንድ የሜዳ አህዮች ለመፈለግ እንደምትሮጥ ሴት የሜዳ አህያ አድርጎ ገልጿቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንቺ በምድረ በዳ እንደምትኖር ወጣት ሴት የሜዳ አህያ ነሽ፡፡ ወሲብ መፈጸም ስትፈልግ ከቁጥጥር ውጭ ትሆናለች፣ ወንድ የሜዳ አህያ ለመፈለግ ነፋስን ታሸትታለች” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ፈሊጥ ሲሆን የሚያመለክተው ሴት የሜዳ አህያ ከወንድ የሜዳ አህዮች ጋር ወሲብ ለመፈጸም የምትፈልግበትን ጊዜ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወሲብ ለመፈጸም ስትፈልግ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው ሴት የሜዳ አህያ ከወንድ የሜዳ አህያ ጋር ወሲብ ለመፈጸም ስትፈልግ ሊቆጣጠራት የሚችል ማንም እንደሌለ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወሲብ መፈጸም ስትፈልግ ማንም ወደኋላ ሊመልሳት አይችልም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እስራኤል ሌሎች አማልክትን ለማምለክ ስለመፈለጋቸው ሲናገር እነዚህን አማልክት ለመፈለግ በምድረ በዳ ይሮጡ እንደነበር አድርጎ ገልጿቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህን ሐሰተኛ አማልክት ለመፈለግ እዚህና እዚያ መሮጥሽን እንድታቆሚ ነግሬሻለሁ፣ ምክንያቱም ይህ ሁሉ ድርጊትሽ ውጤቱ ጫማሽ እንዲያልቅና በጣም እንድትጠሚ የሚያደርግ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ራሳችንን በመከልከል ምንም ዓይነት ተስፋ የለም፡፡” ይህ ሌሎች አማልክትን ከመከተል ራሳቸውን ማስቆም እንደማይችሉ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ራሳችንን ፈጽሞ ማስቆም አንችልም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እንግዶች” የሚለው ባዕዳን አማልክትን የሚወክል ነው፣ እና “እከተላቸዋለሁ” የሚለው እነርሱን ማምለክ የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ባዕዳን አማልክትን መከተልና እነርሱን ማምለክ አለብን!” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰብ ምትክ ስም ነው፡፡ በዚህ ጥቅስ የሚያመለክተው የእስራኤልን ልጆች ነው፡፡ ይህን በኤርምያስ 2:4 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤላውያን” ወይም “የእስራኤላውያን ሕዝብ ወገን” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ አንድ ሰው የሌላውን ሰው ድርጊት ለይቶ ማወቁን የሚያሳይ ነው፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው ሲያገኘው” ወይም “አንዳንድ ነገሮች መስረቁን ሰዎች ባወቁ ጊዜ” (ፈሊጥ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዝርዝር የእስራኤል አካል የሆነ ማንኛውም ሰው እንደሚያፍር ያሳያል፡፡
እዚህ ላይ “ግንድ” እና “ድንጋይ” የሚሉት ከእንጨትና ከድንጋይ ተቀርታ የተሰሩ ጣዖቶችን የሚወክሉ ናቸው፡፡ እነዚህ ቀላት ጣዖቱ የተሰራው በተራ ነገሮች ስለሆነ ሊመለኩ የተገባቸው እንዳልሆኑ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእንጨት ተቀርጾ ለተሰራው ጣዖት ‘አንተ አባቴ ነህ’ ለተtቀረጸው ድንጋይ ደግሞ ‘አንተ ወለድኸኝ’ የሚሉ እነዚህ ሕዝቦች ናቸው፡፡ ( ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ጀርባቸው ወደ እኔ ነው፤ ፊታቸው ግን ወደ እኔ ዘወር አላለም፡፡” ይህ እግዚአብሔርን መተዋቸውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፊታቸውን ከእኔ መለሱ” ወይም “ፊታቸውን ሳይሆን ጀርባቸውን ወደ እኔ መለሱ” ወይም “አነርሱ ፈጽመው ተዉኝ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን የተናገሩት ለእግዚአብሔር እንደሆነ ግልጽ መደረግ አለበት፡፡ “እግዚአብሔር ሆይ፣ ተነስተህ አድነን” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በዚህ ጥያቄ አማካይነት ሕዝቡ የሚያመልኩአቸው ጣዖታቱን እንዲረዷቸው ሊጠይቁአቸው እንደሚገባ ያመለክታል፡፡ እርሱ ይህንን ምፀት የተጠቀመው ሕዝቡ ሌሎች ጣዖቶችን በማምለካቸው እርሱ እንዳዘነ ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሊረዷችሁ ለራሳችሁ የሰራችኋቸውን አማልክት ልትጠይቋቸው ይገባል፡፡” ወይም “ሊረዷችሁ ለራሳችሁ የሰራችኋቸውን አማልክት አልጠየቃችኋቸውም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሊያመለክት የፈለገው ሐሰተኛ አማልክት የሚያልኩአቸውን ሰዎች ሊረዷቸው ይገባል የሚል ነው፡፡ ሐሰተኛ አማልክት ሰዎችን ሊረዱ እንደማይችሉ ያውቃል፡፡ እርሱ ይህን ሲናገር የእርሱ ሕዝብ ሐሰተኛ አማልክትን በማምለካቸው እንዳዘነ ለማሳየት ምፀት ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በመከራችሁ ጊዜ እነርሱ ሊያድኑአችሁ እንደማይችሉ ስለምታውቁ እነርሱን አልጠየቃችሁም” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው የእስራኤል ሕዝብ ክፉ እንዳደረገባቸው በማሰብ እርሱን መውቀሳቸውን ለመገሰጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤል፣ ምንም እንኳ በእኔ ላይ ኃጢአት ማድረግን ብትቀጥሉም፣ እኔን በጠራችሁ ጊዜ ሳላድናችሁ በመቅረቴ እኔ ትክክል እንዳልሆንሁ አሰባችሁ” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ተግሳጽ መቀበል” ከቅጣት መማርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተግሳጽ መማርን አልተቀበሉም” ወይም “እኔ እነርሱን በገሰጽሁ ጊዜ እኔን መታዘዝን ለመማር ፈቃደኞች አልሆኑም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የእስራኤል ሕዝብ ነቢያቶቻቸውን ስለመግደላቸው ሲናገር ሰይፋቸው ነቢያቶቻቸውን የበላ አንበሳ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ ነቢያቶቻችሁን እንደሚያጠፋ አንበሳ በጭካኔ በሰይፋችሁ ገደላችኋቸው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
መጠኑ በጣም ሰፊ የሆነ አደጋ የማምጣት ችሎታ ያለው
“ይህ ትውልድ” የሚለው ሀረግ ኤርምያስ ይኖር በነበረበት ዘመን ይኖሩ የነበሩ ሰዎችን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ ዛሬ የምትኖሩ ሰዎች፣ እኔ እግዚአብሔር ለእናንተ የምናገረውን ቃል አስተውሉ”
እዚህ ላይ “ምድረ በዳ” እና “ድቅድቅ ጨለማ ያለበት ምድር” ለአደጋ ተለዋጭ ዘይቤ ናቸው፡፡ እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ አደገኛ እንደሆነ በማሰባቸው እስራኤልን ለመውቀስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ለእናንተ እንደ ምድረ በዳ ወይም ድቅድቅ ጨለማ ያለበት ምድር እንደሆንሁባችሁ አሰባችሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ )
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ሕዝቡ ይህን በመናገሩ ሊገስጸው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ ሕዝቤ ‘መሄድ ወደምንፈልገው መሄድ እንችላለን፣ ከእንግዲህ ወዲህ እግዚአብሔርን አናመልክም’ ብላችኋል፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ ተለያዩ አካባቢዎች ወይም ስፍራዎች ያለ ምንም ግልጽ ዓላማ ወይም አቅጣጫ መንቀሳቀስ
“ትረሳለች” የመሚለው ቃል የሁለተኛው ሀረግ አካል ጭምር እንደሆነ መረዳት ያስፈልጋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በውኑ ቆንጆ ጌጥዋን ትረሳለችን፣ ወይስ ሙሽራ የሰርግ ልብሷን ትረሳለችን?” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ለአንድ ሰው በጣም ጠቃሚ የሆኑትን ነገሮች የማስታወስን ሃሳብ ለማስተዋወቅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቆንጆ ጌጥዋን ማድረግ ፈጽሞ እንደማትረሳ፣ ሙሽራ ደግሞ የሰርግ ልብሷን መልበስ እንደማትረሳ ታውቃላችሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“በጣም ረጅም ጊዜ”
እግዚአብሔር ፍቅርን በመፈለጋቸው ሕዝቡን እያመሰገናቸው ይታያል፣ ነገር ግን ይህ ምፀት ነው፡፡ እርሱ ለእርሱ ታማኞች ባለመሆናቸው በእነርሱ ላይ እንዳዘነ እያሳያቸው ነበር፡፡ (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሌሎች አማልክትን ስለሚያመልከው ሕዝቡ ሲናገር ለባሏ ታማኝ እንደልሆነችና እንዲወዳት ሌላ ወንድ እነደምትፈልግ ሴት አድርጎ ገልጿቸዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሕዝቡ ምን ያህል ለእርሱ ታማኝነት የጎደላቸው ስለመሆናቸው ሲናገር ለሴተኛ አዳሪዎች እንኳ እንዴት ለባሎቻቸው ታማኝ መሆን እንደሌለባቸውና ሌሎች ወንዶች የእነርሱ ወዳጆች እንዲሆኑ እንዴት መፈለግ እንዳለባቸው የሚያስተምሩ እንደሆኑ አድርጎ ገልጿቸዋል፡፡ (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
በልብሳቸው የተገኘው ደም ሰዎችን እንደገደሉ ማስረጃ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በልብስሽ ላይ የተገኘው የንጹሐን ድሆች ደም እነርሱን በመግደልሽ ወንጀለኛ እንደሆንሽ ያሳያል” ወይም “የንጹሐን ድሆች ደም በመግደልሽ ወንጀለኛ ነሽ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሕይወትን የሚወክለው ደም”
እነርሱ ሰዎችን በስርቆት ተግባር ተሰማርተው ይዘዋቸው ቢሆን ኖሮ ሰዎቹን ለመግደል ምክንያት ይሆንላቸው ነበር፡፡ ነገር ግን እነርሱ የገደሏቸው ሰዎች ንጹሐን ነበሩ፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህን ሰዎች የተለያዩ ነገሮች ሲሰርቁ አላገኛችኋቸውም” ወይም “ነገር ግን እነዚህ ሰዎች ምንም እንኳ አንድም ነገር ባይሰርቁም እነርሱን ገድላችኋቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ቁጣ ከእስራኤል እንደሚርቅ ሰው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ርቋል የሚለው እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር የነበረውን ቁጣ ማቆሙን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእርግጥ እግዚአብሔር ከእኔ ጋር የነበረውን ቁጣ አቁሟል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ፍርድ” ቅጣትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ እቀጣሻለሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ይገስጻቸዋል ምክንያቱም እነርሱ ለእርዳታ ሲሉ ከአንድ መንግስት ወደ ሌላ መንግስት እየለዋወጡ ሲሄዱ ነበር ነገር ግን ለእርዳታ በእግዚአብሔር ላይ አልተደገፉም፡፡ (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያለ ጥንቃቄ ወይም ተገቢ ግንዛቤ
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ግብጽ ታዋርድሻለች”
የእስራኤል ሕዝብ ያዝናል ምክንያቱም የግብጽ ጦር ሰራዊት እነርሱን ሊታደጋቸው አይችልም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ግብጽ ሊታደግሽ ባልቻለ ጊዜ አንቺ ትዋረጃለሽ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እንዳዋረደሽ” የሚለው ቃል ከበፊቱ ሀረግ ልንረዳው የምንችለው ነው፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንቺ በአሦር እንደተዋረድሽ” ወይም “አሦር አንቺን እንዳዋረደችሽ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“አንቺ ከግብጽ ትወጫለሽ”
ይህ የኃፍረት ምልክት ነው፡፡ (ምሳሌያዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰለዚህ እነርሱ አይረዱሽም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ይህ በኤርምያስ 2:1 ላይ ለኤርምያስ ሊገልጥለት የጀመረው የትንቢቱ አካል ነው፡፡
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው አንድ ወንድ ሚስቱን ሌላ ወንድ ካገባት በኋላ እንደገና ወደ እርሷ ፈጽሞ እንደማይመለስ ሕዝቡን ለማሳሰብ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሐሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደገና ወደ እርሷ አይመለስም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ያገባ ወንድ ሚስቱ ሌላ ወንድ ካገባች በኋላ እንደገና ወደ ሚስቱ እንደማይመለስ ሕዝቡን ለማሳሰብ ነው ምክንያቱም ምድሪቱ በስርዓት እንደምትረክስ ስለሚያውቅ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሐሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምድሪቱ ፈጽማ እንደረከሰች እርሱ ያውቃል፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በእግዚአብሔር ዘንድ ፈጸሞ ተቀባይነት ለማጣት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእግዚአብሔር ዘንድ ፈጽሞ ተቀባይነት ማጣት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ብዙ ባዕድ አማልክትን የምታመልከውን እስራኤልን ከብዙ ወንዶች ጋር ወሲብ እንደፈጸመች ሴት አድርጎ ገልጿታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሴተኛ አዳሪ ሰውነቷን ባልዋ ላልሆኑ ለብዙ ወንዶች እንደምትሰጥ እንዲሁ ፍቅርሽን እና ታማኝነትሽን ለጣዖቶች ሰጥተሻል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እስራኤላውያን ጣዖቶችን ስላመለኩ እግዚአብሔር እነርሱን እንደገና ወደ እርሱ እንዲመለሱ እንደማይፈቅድላቸው ለማሳየት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሐሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዲህም አድርጋችሁ ወደ እኔ ለመመለስ ትፈልጋላችሁ” ወይም “እንዲህም አድርጋችሁ እንደገና ወደ እኔ እንድትመለሱ እንደምፈቅድላችሁ ታስባላችሁ!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ዓይኖች” የሚወክለው አንድ ነገር ማየትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደላይ ተመልከቺ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እስራኤል ጣዖቶችን ስለማምለኳ ሲናገር ከብዙ የተለያዩ ወንዶች ጋር ወሲብ የፈጸመች ሴት እንደሆኑ አድርጎ አቅርቦአቸዋል፡፡ ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ለእስራኤላውያን በየትኛወም ስፍራ ጣዖቶችን እንዳመለኩ እንደሚያውቅ ለእነርሱ ለመንገር ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሐሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አስጸያፊ ወሲብ ያልፈጸምሽበት ስፍራ ምንም የለም!” ወይም “ሴተኛ አዳሪ ከብዙ ወንዶች ጋር እንደምትተኛ፣ አንቺም በሁሉም ስፍራ ጣዖታቶችሽን አምልከሻል!” (ተለዋጭ ዘይቤ እና መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ሲናገር ሴተኛ አዳሪ በመንገድ ላይ ተቀምጣ በመንገድ የሚያልፈውን ወንድ ሁሉ እንደምትጠብቅ እንደዚሁ እነርሱም ጣዖትን ለማምለክ በጉጉት ይጠብቁ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሴተኛ አዳሪ በመንገድ ላይ ተቀምጣ በመንገድ የሚያልፉትን ወዳጆችዋን እንደምትጠብቅ አንቺም ያወቅሻቸውን ማንኛውንም ጣዖት ለማምለክ በጉጉት ትጠብቂ ነበር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ሲናገር ሴተኛ አዳሪ በምድረ በዳ ተቀምጦ የሚያልፈውን ማንኛውንም ሰው መዝረፍ እንዲችል እንደሚጠብቅ እንደዚሁ እነርሱም ጣዖትን ለማምለክ በጉጉት ይጠብቁ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሊዘርፋቸው የሚችላቸውን ሰዎች ለመጠበቅ በምድረ በዳ እንደተቀመጠ ዘላን አረብ” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አረብ ከአረብ አገር የሆነ ሰው ነው፡፡ አንዳንድ አረቦች በምድረ በደ እንደ ዘላን ስለሚኖሩ በአጠገባቸው የሚመጡትን ሰዎች ይዘርፋሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምድረ በዳ የሚኖር ዘላን” ወይም “በምድረ በዳ የሚኖር ዘራፊ” (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ እና የማይታወቁ ነገሮችን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ ካፊያውን ከእናንተ ከለከልሁ” ወይም “ስለዚህ ዝናብ እንዳይዘንብ ከለከልሁ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው የኤርምያስን ትኩረት ወደ እስራኤል ከዳተኝነት ለመሳብ ነው፡፡ ይህ እንደ ትዕዛዝ ወይም እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከዳተኛይቱ እስራኤል ለእኔ እንዴት እንደሆነች ተመልከት፡፡” ወይም “ከዳተኛይቱ እስራኤል ለእኔ እንዴት እንደሆነች አይተሃል፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ስለ እስራኤል ሕዝብ ሲነገር እስራኤል ሴት እንደሆነች ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል ሕዝብ ወደ ኮረብታ ወጡ” ወይም “እነርሱ ወደ ኮረብታ ወጡ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የተራራ ጫፎች እና የለመለመ ዛፍ በታች ሰዎች ጣዖቶች የሚያመልኩባቸው የተለመዱ ስፍራዎች ናቸው፡፡ “ሁሉ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ሕዝቡ በብዙ የተለያዩ ስፍራዎች ጣዖቶችን ያመልኩ እንደነበር ለማሳየት እንደ ጅምላ መግለጫ ነው፡፡ (ግነት/ግነታዊ ቋንቋ እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እስራኤል ጣዖቶችን ስለማምለኳ ሲናገር ከብዙ ወንዶች ጋር ወሲብ እንደምታደርግ ሴት አድርጎ ገልጾአታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ እስራአልና ይሁዳ እህቶች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔን ያልታዘዙት የይሁዳ ሕዝብም አይተዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ እስራኤልና ይሁዳ ሲናገር ለእርሱ ያልታመኑ ሁለት እህትማማች ከዳተኛ ሚስቶች እንደነበሩ አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡
ይህ አንድ ወንድ ሚስቱን ለመፍታቱ ማረጋገጫ ለመስጠት የሚጽፈው ነገር ነው፡፡
እዚህ ላይ አመንዝራነቷ “ምንም አልመሰላትም” የሚለው ሃሳብ የሚወክለው ይሁዳ ስለዚህ ጉዳይ ስሜት እንዳልሰጣት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ አመንዝራነቷ ምንም አልመሰላትም” ወይም “ስለ አመንዝራነቷ ፈጽሞ አላፈረችም”
እዚህ ላይ “አረከሰች” የሚለው የሚወክለው ምድሪቱን በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንዳይኖራት ማድረጓን ነው፡፡ ይህን ያደረጉት ጣዖቶችን ባመለኩበት ጊዜ በእግዚብሔር ላይ ኃጢአት በማድረጋቸው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሷ ምድሬን አበላሸቻት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ድንጋይ” እና “እንጨት” ጣዖቶችን ለመስራት የተጠቀሙበትን የድንጋይና የእንጨት ቁሳቁሶችን ይወክላል፡፡ የሕዝቡ ጣዖት አምልኮ ዝሙት እንደፈጸሙ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ and ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ) ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤልን ከይሁዳ ይልቅ “የበለጠ ጻድቅ” ሆና ተገኘች ብሎ በመጥራት ይሁዳ በጣም ኃጢአተኛ እንደሆነች እግዚአብሔር አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤል ለእኔ ታማኝ አልነበረችም ነገር ግን ከእስራኤልም የበለጠ ይሁዳ ኃጢአተኛ ሆናለች”
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሰሜን የሚለው ወደ ሰሜን ማለትም አሦር የተወሰዱትን የእስራኤልን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሂድና እነዚህን ቃላት ለእስራኤል ሕዝብ ተናገር” ( ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ኃጢአት እንደሰራሽ እመኚ፡፡” እግዚአብሔር ለእስራኤል ይናገር ነበር፡፡
“እንግዶች” የሚለው ቃል ባዕድ አማልክትን ያመለክታል፡፡ ባዕድ አማልክት ስለምታመልከው ስለ እስራኤል እግዚአብሔር ሲናገር እስራኤል ከእንግዶች ጋር ወሲብ እንደምትፈጽም ሴት አድርጎ ገልጾአታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ጣዖቶችን በዛፍ ስር ያመልኩ ነበር፡፡ “ሁሉ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የእስራኤል ሕዝብ በብዙ የተለያዩ ዛፎች ስር ብዙ አማልክትን እንዳመለኩ በጅምላ ለማሳየት ነው፡፡ (ግነት/ግነታዊ ቋንቋ እና ጅምላ ፍረጃ)
እዚህ ላይ “መስማት” የሚለው መታዘዝን ይወክላል፣ “ድምጼን” የሚለው ደግሞ እግዚአብሔር የተናገረውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ የተናገርሁትን አልታዘዝሽም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤል የእርሱ እንደሆነች እግዚአብሔር ሲናገር እርሱ የእስራኤል ባል እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሚስት የባልዋ እንደሆነች ሁሉ እንዲሁ እናንተ ደግሞ የእኔ ናችሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ስለ መሪዎች ሲናገር እነርሱ እረኞች እንደነበሩና የሚመሩት ሕዝብ ደግሞ በጎች እንደነበሩ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ መሪዎችን እሰጣችኋለሁ … ይመሯችኋል”` (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እናንተ” የሚለው ቃል የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ “ፍሬ ታፈራላችሁ” የሚለው ሀረግ ብዙ ልጆች እንደሚኖራቸው የሚያሳይ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በቁጥር እጅግ በጣም ትበዛላችሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ወደ ልባቸው መምጣት” የሚለው ስለ ነገሩ ማሰብን ይወክለል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለወደፊት ይህን ነገር አያስቡትም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የእግዚአብሔር ዙፋን” እግዚአብሔር ተቀምጦ የሚመራበትን ስፍራ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ እግዚአብሔር ከሚመራበት ስፍራ ነው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ድርጊት ሲናገር ሕዝቡ በመንገድ እንደሚጓዙ አድርጎ ገልጾታል፡፡ እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል አእምሮአቸውን ወይም ፈቃዳቸውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእንግዲህም ወዲህ ሊያደርጉ የሚፈልጉትን ክፉ ነገር በእልከኝነት አያደርጉትም” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አብረው ይሄዳሉ” የሚለው አንድ እንደሚሆነ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የይሁዳ ቤት ከእስራኤል ቤት ጋር አንድ ይሆናሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የይሁዳንና የቢንያምን ልጆች የሚያካትተውን የይሁዳን መንግስት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይሁዳ” ወይም “የይሁዳ መንግስት” ወይም “የይሁዳ ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የእስራኤልን መንግስት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤል” ወይም “የእስራኤል መንግስት” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለዘላለም ይወርሷት ዘንድ ምድሪቱን ለእነርሱ ስለመስጠቱ ሲናገር የሚወርሱት ርስት እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለዘላለም ለልጆቻቸው ይሆን ዘንድ ርስት አድርጌ ለአባቶቻችሁ የሰጠኋት ምድር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡
ይህ የእግዚአብሔርን ፍላጎት የሚገልጽ ድምፀተ-አንክሮ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ወንድ ልጄ ልንከባከባችሁ እጅግ በጣም ፈለግሁ … ሕዝቤ” (ቃለ አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እስራኤል ወንድ ልጁ አንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እስራኤል ለእርሱ ታማኝ ስላለመሆኗ ሲናገር ታማኝ እንዳልሆነች ሚስት አድርጎ ገልጾአታል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሊሰጣት ስለሚፈልጋት ምድር ሲናር ርስት እንደሆነች አድርጎ ገልጾአታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የእስራኤልን መንግስት ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤል” ወይም “የእስራኤል መንግስት” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝብ ጩኸት ሰሙ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእስራኤል ሕዝብ በታላቅ ጨኸት ያለቅሱና ይለምኑ ነበር”
እዚህ ላይ “ረሱ” የሚለው መተውና ችላ ማለትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አምላካቸውን እግዚአብሔርን ችላ አሉት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ከዳተኝነታችሁን እፈውሳለሁ” እግዚአብሔር ለእግዚአብሔር አለመታመኗን እንድታቆም ማድረጉን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእኔ አለመታመንሽን እንድታቆሚ አደርጋለሁ” ወይም 2) “ከዳተኝነታችሁን እፈውሳለሁ” ስለ አለመታመኗ ይቅር እንደሚላት የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእኔ አለመታመንሽን ይቅር እላለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለእኔ አለመታመንሽን እንድታቆሚ እፈውስሻለሁ”
ይህ የእስራኤል ሕዝብ የሚናገረው ነገር እንደሆነ የሚታሰብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቡ እንዲህ ብለው ይመልሳሉ፣ ‘እነሆ! ወደ አንተ እንመጣለን’ ወይም “ እንዲህ ትላላችሁ፣ ‘እነሆ! ወደ አንተ እንመጣለን’” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
x
እዚህ ላይ “ኮረብቶች” የሚለው ሕዝቡ በኮረብቶች ላይ የሚያደርጉትን የሐሰተኛ አማልክት አምልኮ ይወክላል፡፡ አሁን ሕዝቡ እነዚህ ሐሰተኛ አማልክት እነርሱን ሊመሩአቸውና ሊረዱአቸው እንደማይችሉ አውቀዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ በኮረብቶች ላይ የምናመልካቸው ሐሰተኛ አማልክት ሊመሩን አይችሉም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ሐሰተኛ አማልክትን በኮረብቶችና በተራሮች ላይ ሲያመልኩ ብዙ ጩኸት ያሰማሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ ሐሰተኛ አማልክትን ስናመልክ በተራሮች ላይ ግራ የሚያጋባ ጩኸት እናሰማለን ነገር ግን እነርሱ እኛን አይረዱንም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመለክቱ)
“በእውነት የእስራኤል አዳኝ አምላካችን እግዚአብሔር ነው” ወይም “በእውነት እስራኤልን ሊያድን የሚችል ብቸኛው አምላካችን እግዚአብሔር ነው”
ይህ የእስራኤል ሕዝብ ያላቸውን ንብረት ሁሉ ለጣዖቶች መስዋዕት አድርገው ከማቅረባቸው የተነሳ ብዙ ሀብታቸውን ማጣታቸውን የሚወክል ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእስራኤል ሕዝብ ለጣዖቶች እያረዱ መስዋዕት አድርገው ያቀረቡት የእንስሳትና የሰዎች ዝርዝር ነው፡፡
እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ፣ ደግሞም ሕዝቡ ነውረኛ ባህርያቸውን ሙሉ በሙሉ እንደተገነዘቡ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሙሉ በሙሉ ራሳችንን እናዋርድ” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ውርደታቸውን ሙሉ በሙሉ መገንዘባቸው ውርደት እንደ ብርድ ልብስ ወይም ጨርቅ እነርሱን እንደሸፈናቸው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ከልጅነታችን ጊዜ ጀምሮ” የሚለው እያንዳንዱ ሰው ወጣት የነበረበትን ጊዜ ያመለክታል፡፡ ወይም 2) “ከልጅነታችን ጊዜ ጀምሮ” እስራኤል መጀመርያ ሕዝብ የሆነችበትን ጊዜ የሚያመለክት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መጀመርያ ሕዝብ ከሆንንበት ጊዜ ጀምሮ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መስማት” መታዘዝን ይወክላል፣ “የእግዚአብሔር ድምፅ” ደግሞ እግዚአብሔር የተናገረውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አምላካችን እግዚአብሔር የተናገረውን አልታዘዝንም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መመለስ” የሚያመልኩትን ለመለወጥ ተለዋጭ ዜቤ ነው፣ እስራኤል ደግሞ የእስራኤልን ሕዝም የሚወክል ምትክ ስም ነው፡፡ ሕዝቡ ከእግዚአብሔር ይልቅ ጣዖቶችን ያመልክ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ የምትመለስ ከሆነ” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ የምታመልከውን የምትለውጥ ከሆነ” ( ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ይህ ወደ ማን መመለስ እንዳለባቸው አጽንዖት የሚሰጥ ትዕዛዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ እኔ ተመለስ” ወይም “እኔን አምልክ” 2) ይህ ሁኔታዎችን የሚያብራራው የመጀመርያው ሀረግ ድጋሚ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ እኔ የምትመለስ ከሆነ” ወይም “እንደገና እኔን ማምለክ የምትጀምር ከሆነ” (ምትክ ስም እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አስጸያፊ ነገሮች” የሚለው እግዚአብሔር የሚጠላቸው ጣዖቶችን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አስጸያፊ ጣዖቶችህን ከእኔ ፊት ብታስወግድ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መቅበዝበዝ” የሚለው ታማኝ ላለመሆን ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእኔ ታማኝ ሆነህ ብትቀጥል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር በእርግጠኝነት ሕያው እንደሆነ ሁሉ፡፡” ሕዝቡ ይህን መግለጫ የሚጠቀሙት ቀጥለው የሚናገሩት ነገር በእርግጠኝነት እውነት እንደሆነ ለማሳየት ነው፡፡ ይህ የማይናወጥ ቃል ኪዳን የማድረግ መንገድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በማይናወጥ መልኩ እምላለሁ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አሕዛብ” ለሌሎች መንግስታት ሕዝቦች ምትክ ስም ነው፡፡ “እርሱ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ የሚናገረው እግዚአብሔር ስለሆነ “እኔ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሌሎች መንግስታት ሕዝቦች በእኔ ይባረካሉ” (ምትክ ስም እና አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በእርሱ ይባረካሉ” የሚለው እንዲባርካቸው እግዚአብሔርን ለመጠየቃቸው ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሌሎች መንግስታት ሕዝቦች እንዲባርካቸው ይጠይቁታል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ የሚናገረው እግዚአብሔር ስለሆነ “እርሱ” የሚለው “እኔ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእኔ ይመካሉ” ወይም “እኔን ያመሰግኑኛል” (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ዘር ለመዝራት መሬቱን እንደሚያዘጋጅ ገበሬ አእንደዚሁ ሕይወታቸውን እንዲያዘጋጁ ለሕዝቡ ይነግራቸዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሕዝቡ ለእርሱ ያለውን ታማኝነት በአካል በሚገለጥ የቃል ኪዳን ምልክት መግለጫ ቋንቋ ይገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ራሳችሁን ሙሉ በሙሉ ለእግዚአብሔር አቅርቡ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረታወነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ሁለተቱም አንድ ላይ ትዕዛዙን አጽንዖት ይሰጡታል፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ከመጠን በላይ ስለመቆጣቱ ሲናገር ቁጣው እሳት እንደሆነ አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቍጣዬ እንደ እሳት ይነድዳል ማንም ሊያጠፋው አይችልም” ወይም “እኔ ከመጠን በላይ እቆጣለሁ እኔን ማቆም የሚችል ማንም የለም” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ታላቅ ንዴት”
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ሁለቱም በአንድ ላይ ትዕዘዙን አጽንዖት ይሰጡታል፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነትየሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎች እንዲሰሙት አድርጉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
መለከት ሰዎችን ጠላቶቻቸው ሊያጠቁአቸው እየመጡ እንደሆነ ያስጠነቅቃል፡፡
እነርሱ ከጠላቶቻቸው ለመዳን ወደ ተመሸጉት ከተሞች ይሄዳሉ፡፡
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ “ታላቅ ጥፋት” የሚለው ሀረግ “ክፉው ነገር” ምን እንደሚሆን ያብራራዋል፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር በይሁዳ ላይ ክፉ ነገርንና ጽኑ ጥፋትን ለማምጣት ከሰሜን ጦር ሰራዊት እንደሚልክ የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ እናንተን እንዲያጠፋ ከሰሜን ጦር ሰራዊት እንዲመጣ አደርጋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከሰሜን የሚመጣውን የጠላት ጦር ሰራዊት የሚወክል ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በጣም ኃያል ስለሆነ ጦር ሰራዊት ሲናገር በጣም ኃይለኛ ተናካሽ አንበሳ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኃይለኛና ምህረት አልባ ጦር ሰራዊት እየቀረበ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ተጠጋግተው አብረው ያደጉ የቁጥቋጦ ክምችት
እዚህ ላይ “አንድ ሰው” የሚለው ንጉስና ሰራዊቱን የሚወክል ነው፡፡ (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ መንቀሳቀስ መጀመሩን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መዝመት እየጀመረ ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎች ምድሪቱን ሲመለከቱ ድንጋጤ የሚፈጥርባቸው ዓይነት ጥፋት የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምድርሽን ለማጥፋት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች በጣም ኃዘንተኞች እንደሆኑ ለመግለጽ ማቅ ይለብሳሉ፡፡ በዚህ ዓውድ ሕዝቡ ስለሰሩአቸው ክፉ ስራዎች በጣም ማዘናቸውን ለማሳየት ሊሆን ይችላ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማዘናችሁን የሚያሳዩ ልብሶችን ልበሱ” (ምሳሌያዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
በከፍተኛ ጩኸት ማልቀስ
“ቁጣ” ከሰዎች ሊመለስ የሚችል ሕይወት ያለው ነገር እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ እዚህ ላይ “የእግዚአብሔር ቍጣ ከእኛ ዘንድ አልተመለሰም” የሚለው እግዚአብሔር አሁንም በሕዝቡ ላይ ተቆጥቷል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር አሁንም በሕዝቡ ላይ በጣም ተቆጥቷልና” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ወኔን ይወክላል፡፡ በተጨማሪ “ልብ ይሞታል” የሚለው ወኔ ማጣትንና መፍራትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጉሡና መኳንንቱ ወኔአቸው ይጠፋል” ወይም “ንጉሡና መኳንንቱ ይፈራሉ” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሕዝቡን ለመግደል ስለተዘጋጁት ጠላቶች ሲናገር ሰይፉ በሰዎች ላይ እንደሚሰነዝር ሰው ተደርጎ ተገልጾአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቻችን በሰይፋቸው እኛን ለማረድ ተዘጋጅተዋል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ይናራል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የሚያቃጥል ነፋስ” የሚለው በጣም አጥፊና ምህረት አልባ ጠላትን ይወክላል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ይጓዛል” ወይም “ይፈጥናል”
እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንደ ሴት ልጅ አድርጎ በመናገር ፍቅሩን ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቤ፣ ለእኔ እንደ ሴት ልጅ የሆኑት” ወይም “ውድ ሕዝቤ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማበጠር” እና “ማጥራት” የሚሉት ቃላት ጠቃሚ ያልሆነውን ሽፋን ከእህል ማራገፍን ያመለክታል፡፡ ለዚህ የሚያስፈልገው ቀላል ነፋስ ብቻ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገለባውን ከእህል ለመለየት የሚያስፈልገው ቀላል ነፋስ አይሆንም” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ and ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔ እንዲመጣ ባዘዝሁት ጊዜ ይመጣል”
ይህ አገላላጽ በዕብራይስጡ በአንዳንድ የቅርብ ጊዜ ትርጉሞች “ለእኔ” ወይም “በእኔ” ተብሎ ተተርጉሟል፡፡
“ቅጣታቸውን አውጃለሁ”
“እርሱ” የሚለው ቃል ጠላት የሆነውን ንጉስና ጦር ሰራዊቱን ያመለክታል፡፡ የጦር ሰራዊቱ በቁጥር ብዙ መሆን እጅግ በጣም ከባድ የደመና አውሎ ነፋስ እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተመልከቱ፣ እንደ ታላቅ ደመና የሆኑ ብዙ ጦር ሰራዊቶች ለማጥቃት እየተሰባሰቡ ነው” ወይም “ብዙ ጦር ሰራዊቶች ለማጥቃት እየተሰባሰቡ ነው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የጠላት ሰረገሎች እንደ ዐውሎ ነፋስ እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ ዐውሎ ነፋስ ታላቅ ድምጽ ያላቸው፣ አጥፊና ፈጣን እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚመጡት የሰረገሎቻቸው ጩኸት እንደ አጥፊ ዐውሎ ነፋስ ነው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ይህ አሰደንጋጭ ነው”
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ያጠፉናልና” ወይም “እነርሱ ያወድሙናልና” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በኢየሩሳሌም ለሚኖሩ ሰዎች ንስሃ እንዲገቡ ማስጠንቀቂያ ነው፡፡ “ልብሽን እጠቢ” የሚለው ክፋትን ከሕይወታቸው ለማስወገድ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ ክፉ መሆን አቁሙ” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ በክፋት መኖር አቁሙ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው ሁልጊዜ እንዴት ኃጢአት መስራት እንዳለባቸው ስለማቀዳቸው ሕዝቡን ለመገሰጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእናንተ ጥልቅ ሃሳብ እንዴት ኃጢአት መስራት እንዳለባችሁ ነው” ወይም “ሁልጊዜ ኃጢአት እንዴት መስራት እንዳለባችሁ ታስባላችሁ!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ )
እዚህ ላይ “ድምፅ” መልእክተኛን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልእክተኛ ይመጣና በዳን ምን እየሆነ እንዳለ ይነግራችኋል” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ምናልባት ምዕራባዊ ኢየሩሳሌም የሆነውን የዳን አካባቢ ነው፡፡
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኤፍሬም ላይ ስለሚመጣው ጥፋት ሰዎች ይሰማሉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ጠላቶች ወደ ዳንና ኤፍሬም እንደደረሱ በመስማት በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎች ጠላቶች ወደ እነርሱ እየቀረቡ እንደሆነ ይገነዘባሉ፡፡
“ጠባቂዎች” በከተማው የሚኖሩ ሰዎች የምግብና የውኃ አቅርቦት እንዳያገኙ ለመጠበቅ ከተማይቱን የሚከብቡ ወታደሮች ናቸው፡፡
ሰዎች ወደ ውስጥ እንዳይገቡና ወደ ውጭ እንዳይወጡ ከተማን በጥንቃቄ መጠበቅ ሰዎች ከእርሻ እንዳይሰርቁ እርሻን በጥንቃቄ እንደሚጠብቁ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተመቻቸ እርሻን በጥንቃቄ እንደሚጠብቁ ጠባቂዎኢየሩሳሌምን በጥንቃቄ ይጠብቁአታል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሷ” የሚለው ቃል ኤሩሳሌምን ያመለክታል፡፡ ኢየሩሳሌም ብዙ ጊዜ እንደ ሴት እንደሆነች ተደርጋ ትነገራለች፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሷ” የሚለው ቃል ኢየሩሳሌምን ያመለክታል፣ የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ደግሞ ይወክላል፡፡ “እኔ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የኢየሩሳሌም ሕዝብ በእኔ ላይ አመፀኞች ነበሩ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ጠባይ” እና “ስራ” ነገሮችን ማድረግ የሚችሉ ሰዎች እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አነዚህ ረቂቅ ስሞች “የሰራችሁት ስራ” በሚለው ሀረግ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ነገሮች በእናንተ ላይ የደረሱት በሰራችሁት ስራ ምክንያት ነው” (ሰውኛ ዘይቤ እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል ምናልባት ስሜትን ያመለክታል፣ “ልብሽን የይብራል” የሚለው ሀረግ ደግሞ ምናልባት በከፋ መልኩ እንዲሰቃዩ ማድረጉን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ልብሽን በጥልቀት እንደሚሰብር ይሆንብሻል” ወይም “በጣም አስደንጋጭ በሆነ ጭንቀት እንድትሰቃዪ ያደርግሻል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” እንደ ሀዘንና ፍርሃት የመሳሰሉ የሚያሰቃዩ ስሜቶች ይወክላል፡፡ ሀረጎቹ የተደጋገሙት የስቃዩ ጥልቀትን ለመግለጽ ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ተናጋሪው ከባድ አካላዊ ሕመም የሚያመጣ ከባድ ስሜታዊ ሕመም ተሰምቶታል፡፡
“በውስጤ ልቤ ከመጠን በላይ ይመታል፡፡” እዚህ ላይ “ልብ” የሰውነት ክፍልን ያመለክታል፡፡ ልቤ የሚታወከው ከመደበኛው በላይ በጣም ጠንካራና ፈጣን በሆነ መልኩ ስለሚመታ ነው፡፡
ግራ መጋባት፣ አመጽ፣ ወይም ምስቅልቅል የሆነ ነገር የተሞላበት፤ ያልተረጋጋ ወይም ያልሰከነ
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶች በድንገት ድንኳኔን አፈረሱት” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጠፉ” የሚለው ቃል ከበፊቱ ሀረግ በሚገባ መረዳት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መጋረጃዎቼ በቅጽበት ዓይን ጠፉ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
መጋረጃዎች በድንኳን ውስጥ የተለያዩ ክፍሎችን ለመከፋፈል የሚሰቀሉ ጨርቆች ናቸው፡፡
ኤርምያስ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው ለዚህ ያህል ረጅም ጊዜ የጦርነት ዓርማ ስለመመልከቱና የመለከቱን ድምፅ ስለመስማቱ ያለውን ጭንቀት ለማሳየት ነው፡፡ ጦርነቱ በፍጥነት ቢያልቅ ይመኛል፡፡ ይህ በግነት መልክ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጦርነቱ ቢያልቅና የጦርነት ዓርማው ቢወርድ እና የጦር ሰራዊቱ የመለከት ድምጽ ቢቆም እንዴት እመኝ ነበር” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“የጦጦነት ሰንደቅ ዓላማ”
አንድ ሰው ለጦርነት ጥሪ ለማድረግ እንደ ምልክት መለከት ይነፋል፡፡
እግዚአብሔር እንዲህ እንደተናገረ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ ይህ ምናልባት እግዚአብሔር ጦርነቱ አሁንም ለምን እየተካሄደ እንደሆነ ለኤርምያስ የሰጠው ምላሽ ሳይሆን አይቀርም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚብሔር እንዲህ ሲል መለሰ፣ ‘በሕዝቤ ሞኝነት ምክንያት ነው … በጎ ነገርን ማድረግ አያውቁም፡፡’” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ደደብ ሕዝብ”
ኤርምያስ በኋላ ስለሚሆኑት ነገሮች እግዚአብሔር የሰጠውን ራዕይ ያብራራል፡፡
እዚህ ላይ “እነሆ” የሚለው ቃል ተከታዩን አስደናቂ መረጃ ልብ እንድንል ያነቃናል፡፡
ራእዩ ሕዝቡ በሙሉ ምርኮኛ ሆነው ከተወሰዱ በኋላ የእስራኤል ምድር ምን እንደምትመስል የሚያሳይ ትንቢት ነው፡፡
“በሰማይ ላይ ብርሃን አልነበረም”
“ከተሞች በሙሉ ጠፍተዋል” ወይም “ከተሞች በሙሉ የፍርስራሽ ክምር ሆነዋል”
ይህ እነዚህ ነገሮች በሙሉ የተፈጸሙት እግዚአብሔር በይሁዳ ሕዝብ ላይ በመቆጣቱ ምክንያት እንደሆነ ያመለክታል፡፡
“የይሁዳ ምድር ሁሉ ባድማ ትሆናለች” ወይም “የይሁዳ ምድር ሁሉ ትፈራርሳለች”
ምድሪቱ ራሷ ታላቅ ሃዘን እየገለጸች ነው ብሎ በመናገር ኤርምያስ የእግዚአብሔርን ፍርድ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሃሳቤን አልለውጥም”
እዚህ ላይ “አልመለስም” የሚለው እሰራለሁ ብሎ የተናገረውን ነገር ላለመስራት መወሰኑን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እሰራለሁ ብየ የተናገርሁትን ነገር ስለመስራቴ ሀሳቤን አልለውጥም” ወይም “እኔ ለመስራት ያቀድሁትን ነገር መስራቴን አልተውም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ከተማ” የሚለው በከተማ የሚኖረውን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የከተማው ሁሉ ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ፈረሶች የሚጋልቡ የወታደሮች በቡድን
ለደህንነታቸው ሲሉ ወደ ችፍግ ጫካዎች ይሮጣሉ፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡:፡ ሁለተኛው ሀረግ በመጀመርያው ሀረግ ውስጥ ያለውን ሃሳብ ያጠናክረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተሞች ሰው አልባ ይሆናሉ፡፡ በእነርሱ ለመኖር የቀረ አንድም ሰው የለም፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለይሁዳ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ ሴተኛ አዳሪ እንደነበሩ አድርጎ ይናገራቸዋል ምክንያቱም እነርሱ ሌሎች አማልክትን በማምለክ ለእርሱ ታማኞች ስላልነበሩ ነው፡፡
ይህ ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው ራሳቸውን ለመርዳት ሊያደርጉት የሚችሉት ምንም ነገር እንደሌለ ለእስራኤል ሕዝብ ለመንገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አሁን ጠላቶቻችሁ ለጥፋት ዳርገዋችኋል፣ እርዳታ ለማግኘት ልታደርጉ የምትችሉት ምንም ነገር የለም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ ሲናር ወንዶችን ወደራሷ ለመማረክ ራስዋን እንደምታስውብ ሴተኛ አዳሪ እንደነደበሩ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ሴተኛ አዳሪ ቀይ ለበስሽ … በወርቅ አጌጥሽ … ዓይኖችሽን … በኵል ተኳልሽ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ቀይ” የሚለው ውድ የሆነ ቀይ ልብስን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውድ የሆነ ቀይ ልብስ ለበስሽ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“የወርቅ ጌጣጌጥ አደረግሽ”
እግዚአብሔር ይሁዳ ለባለጠግነትና ለንግድ ስለተማመነችባቸው መንግስታት ሲናገር ይሁዳን እንደተወዳጁ ወንዶች አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ እነዚህ መንግስታት የእግዚአብሔርን ፍርድ ሲመለከቱ ይሁዳን ይተዉአታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሕይወትሽን ለማጥፋት እየሞከሩ ነው” የሚለው የይሁዳን ሕዝብ ለመግደል እየሞከሩ መሆናቸውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ አንቺን ለመግደል እየሞከሩ ነው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተነጻጻሪ ዘይቤ ጥቅም ላይ የዋለው ይሁዳ ምን ያህል ክፉኛ እንደምትጨነቅ ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሴት ልጅ በምትወልድበት ጊዜ የሚሰማት ዓይነት ሕመምና ስቃይ ከባድ ጭንቀት” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ እነርሱ እንደ ሴት ልጁ አድርጎ በመናገር ለኢየሩሳሌም ሕዝብ ፍቅሩን ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውድ ሴት ልጄ፣ ጽዮን” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔ ትልቅ አደጋ ውስጥ ነኝ”
“እኔ እየደከምሁ ነው”
ኤርምያስ ብዙ ጊዜ ትንቢቱን የሚፈጽመወ በግጥም ቅርጽ ነው፡፡ የዕብራውያን ግጥም የተለያዩ ትይዩነቶችን ይጠቀማል፡፡ (ግጥም እና ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“በመንገዶቹ በፍጥነት ሂዱ”
“መመልከትና ማግኘት”
በከተማ ውስጥ ሰዎች የሚሰባሰቡበት ሰፊና ክፍት ቦታዎች
“ፍትህ የሆነውን የሚያደርግ ማን ነው”
“እነርሱ” የሚለው ቃል የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡
“እግዚአብሔር በእርግጠኝነት ሕያው እንደሆነ ሁሉ፡፡” ሕዝቡ ይህን መግለጫ የሚጠቀሙት ቀጥለው የሚናገሩት ነገር በእርግጠኝነት እውነት እንደሆነ ለማሳየት ነው፡፡ ይህ የማይናወጥ ቃል ኪዳን የማድረግ መንገድ ነው፡፡ ይህን ኤርምያስ 4:2 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በማይናወጥ መልኩ እምላለሁ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ይህን ጥያቄ የሚጠቀመው እግዚአብሔር የሚፈልገው ታማኝነት እንደሆነ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ሰዎች ታማኞች እንዲሆኑ መፈለግ ታማኝነትን መፈለግ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ታማኝነትን ትፈልጋለህ” ወይም “አንተ ሰዎች ታማኞች እንዲሆኑ ትፈልጋለህ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሕዝቡን በተለያዩ መንገዶች ቀጥቷቸዋል፡፡ እዚህ ላይ እርሱ እንደመታቸው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ሕዝቡን ቀጣሃቸው፣ ነገር ግን ምንም ትኩረት አልሰጡም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ለመታረም” የሚለው ትክክለኛውን ነገር ለማድረግ ከቅጣት መማርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትምህርታቸውን ለመማር አሁንም እምቢ አሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጠንካራ ፊቶች ትዕቢተኞች እንደሆኑ የሚያሳይ በፊታቸው ያለውን ሁኔታ የሚወክል ነው፡፡ “ከድንጋይ የበለጠ ማጠንከር” የሚለው ተነጻጻሪ ዘይቤ ሰዎቹ እጅግ በጣም ትዕቢተኞች እንደሆኑ የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እጅግ በጣም ትዕቢተኞች ናቸው” (ምትክ ስም እና ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ እየተናገረ ነው፡፡
ቀንበርና ሰንሰለት እግዚአብሔርንና ሕዝቡን የሚያስተሳስረውን ሕጉን ይወክላል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሰዎችን መግደል የሚችሉ አደገኛ እንስሳት ናቸው፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ይህ በእርግጥ የሚናገረው ሰዎችን ስለሚገድሉ ስለ የዱር እንስሳት ነው ወይም 2) እነዚህ የዱር እንስሳት ለጠላት የጦር ሰራዊት ተለዋጭ ዘይቤ ናቸው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ተቀባይነት ያለው አንዱ ትርጉም እነዚህ እንስሳት ይሁዳን የሚያጠቃው የጠላት ጦር ሰራዊት ተለዋጭ ዘይቤ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከዱር እንደሚወጣ አንበሳ፣ ከበረሃ እንደሚመጣ ተኩላ እና እንደሚያደባ ነብር የጠላት ጦር ሰራዊት ወደ ከተማቸው ይመጣል፣ ያጠቃቸዋል፣ ደግሞም ያጠፋቸዋል፡፡ ከከተማው ወጥቶ የሚሄድ ማንኛውም ሰው ይገደላል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በአንድ ላይ ተጠጋግተው የሚበቅሉ የቁጥቋጡ ክምችት፡፡
ትልቅ የዱር አደገኛ ውሻ
ለማጥቃት አጋጣሚን ለመጠቀም አድፍጦ ማየት
ትልቅ የዱር አደገኛ ድመት
“በደላቸው” የሚለው ረቂቅ ስም “ኃጢአት ሰሩ” በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ኃጢአት ሰርተዋልና” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“የክህደታቸው ተግባር” የሚለው ረቂቅ ስም “እነርሱ የሰሯቸው ያለመታመን ድርጊቶች” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡” አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ የሰሯቸው ያለመተመን ድርጊቶች ብዙ ናቸው” ወይም “ብዙ ያለመታመን ድርጊቶች ሰርተዋል” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እነዚህን ሰዎቸ ይቅር ለማለት ምንም ዓይነት ምክንያት እንደሌለው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሰሯቸው ስራዎች የተነሳ እነዚህን ሰዎች ይቅር ልላቸው አልችልም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
የኢየሩሳሌም ሕዝብ
እግዚአብሔር ለኢየሩሳሌም ልጆች ያላት ሴት እንደሆነች አድርጎ እየተናገረ ነው፡፡ የኢየሩሳሌም “ወንዶች ልጆች” የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የኢየሩሳሌም ሕዝብ” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ መስጠት እነርሱን እንደመመገብ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚያስፈልጋቸውን ማኛውንም ነገር ሰጠኋቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት ለእግዚአብሔር ታማኝ ላለመሆንና ጣዖቶችን ለማምለክ ተለዋጭ ዘይቤ ሊሆን ይችላል፣ ነገር ግን የጣዖቶች አምልኮ አመንዝራነትን ያካትታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ለእኔ ታማኞች አልነበሩም፣ ወደ ሴተኛ አዳሪዎች ቤቶች ብዙ ሆነው ተንጋጉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ወደ ሴተኛ አዳሪዎች ቤቶች ብዙ ሆነው ሄዱ” ወይም “ብዙ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ወደ ሴተኛ አዳሪዎች ቤቶች ሄዱ”
ምክንያቱም እግዚአብሔር ስለ እነርሱ ሲናገር ከሌሎች ፈረሶች ጋር ወሲብ ለመፈጸም የሚፈልጉ ፈረሶች እንደሆኑ አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ተቀለቡ ፈረሶች ሆኑ … ከጎረቤቱ ሚስት ኋላ አሽካካ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ወሲብ ለማድረግ የተዘጋጁ
እንስሳት ለመራባት ወሲብ በሚያደርጉበት ጊዜ
ወንድ ፈረሶች ከሴት ፈረሶች ጋር ወሲብ መፈጸም ሲፈልጉ በታላቅ ጩኸት ያሽካካሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከአንድ ሴት ፈረስ በላይ ወሲብ እንደሚፈጽም ወንድ ፈረስ እነዚህ ሰዎች ከሌሎች ወንዶች ሚስቶች ጋር ለመተኛት ይፈልጋሉ፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የሚጠቀመው እነርሱ የሰሯቸው ነገሮች በጣም መጥፎ ከመሆናቸው የተነሳ እርሱ ምህረት አይኖረውም ነገር ግን ይቀጣቸዋል የሚለውን ሃሳብ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህን ነገሮች በማድረጋቸው ምክንያት እኔ እቀጣቸዋለሁ … እኔ ራሴ በእርግጠኝነት በእነርሱ ላይ እበቀላለሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር መናገሩን ቀጥሏል፡፡ እዚህ ላይ የሚናገረው ለእስራኤል ጠላቶች ነው፡፡
ከቁጥር 10-13 እግዚአብሔር የሚናገረው ለእስራኤል ጠላቶች ነው፡፡ ይህ በትምህርተ ጥቅስ ግልጽ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ የእስራኤል ጠላቶች፣ ወደ ወይን አትክልቷ ወደ ላይ ሂዱ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሲናገር እስራኤልና ይሁዳ የወይን አትክልት እንደሆኑ በዚያ የሚኖሩት ሰዎች ደግሞ ወይን እንደሆኑ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእኔ እንደ ወይን አትክልት ወደሆኑት ወደ እስራኤልና ይሁዳ ወደ ላይ ሂዱና አጥፏቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሙሉ በሙሉ አታጥፏቸው”
“የእነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የወይን አትክልቱን ነው፡፡ እግዚአብሔር የእስራኤልና የይሁዳ ሕዝቦች ወይን እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በወይን አትክልት ያለውን ወይን እንደሚቆርጡ ገበሬዎች፣ የእስራኤልንና የይሁዳን ሰዎች ልታስወግዳቸው ይገባል ምክንያቱም የእግዚአብሔር አይደሉምና” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል ለሰውየው ልጆች ምትክ ስም ነው፡፡ በዚህ ዓውድ ይህ የሚያመለክተው ለእስራኤልና ለይሁዳ መንግስት ሕዝቦች ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእስራኤልና ለይሁዳ ሕዝቦች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
“እንዲህ በማለት በእግዚአብሔር ላይ ሐሰትን ተናገሩ”
እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች የሚናገሩት ተመሳሳይ ነገር ነው፣ ሁለተኛው ከአንደኛው ይልቅ ግልጽ ነው፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“በእኛ ላይ አይመጣብንም” የሚለው ፈሊጥ “በእኛ ላይ አይሆንም” ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእኛ ላይ መምንም ጉዳት አይደርስብንም” ወይም “ማንም አይጎዳንም” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ማየት” የሚለው በሁኔታ ውስጥ ለማለፍ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፣ “ሰይፍ” ደግሞ ለጦርነት ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጦርነት ወይም በረሃብ ውስጥ አናልፍም” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ነቢያት” የሚለው ነቢያቱ ለሚናገሩት ነገር ምትክ ስም ነው፣ “ነፋስ” የሚለው ደግሞ ምንም ለማይሰራ ነገር ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የነቢያቱ ቃላት እንደሚጮህ ነፋስ ነው” ወይም “ነቢያቱ እንደ ነፋስ ይጮኻሉ፣ ነገር ግን የሚተነብዩት ነገር አይፈጸምም” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ቃሉ” የሚለው የእግዚአብሔርን መልእክት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእግዚአብሔር መልእክት በእነርሱ ውስጥ የለም” ወይም “እነርሱ የሚናገሩት መልእክት ከእግዚአብሔር አይደለም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ነቢያቱ ስለ ምን ዓይነት ነገሮች እየተናገሩ እንደነበር በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ ነቢያቱ ይመጣል ብለው የተናገሩት ክፉ ነገር በእነርሱ ላይ ይምጣባቸው” ወይም “ነቢያቱ በእኛ ላይ ክፉ ነገር ይመጣል ብለው ስለተናገሩ፣ እነዚህ ክፉ ነገሮች በነቢያቱ ላይ ይምጡባቸው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እናንተ” የሚለው ቃል የእስራኤልንና የይሁዳ ሕዝብን ያመለክታል፡፡
ሕዝቡ ምን እንደተናገሩ በኤርምያስ 5:12 ላይ ተመልከቱ፡፡
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ “የፍላጻቸውም ሰገባ” የሚለው የጠላት መንግስት ጦር ሰራዊትን ይወክላል፣ በሰገባው ውስጥ ያለው ፍላጻ ደግሞ በጦር ሰራዊቱ ውስጥ ያሉትን ወታደሮች ይወክላል፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ፍላጻ ለመያዝ የሚጠቅም እቃ
የተከፈተ መቃር ብዙ አስከሬኖች በአንድ ላይ እንዲቀበሩበት የተዘጋጀ ነው፡፡ የጠላት ጦር ብዙ ሰዎችን ይገድላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የዚያ መንግስት ጦር ሰራዊት ፍላጻቸውን ተጠቅመው ብዙ ሰዎችን ይገድላሉ” ወይም “በጦር ሰራዊቱ ፍላጻዎች ምክንያት ብዙ ሰዎች ይገደላ ደግሞም ይቀበራ” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ለወንዶችና ለሴቶች ልጆቻቸው ጥቅም ይውል የነበረው ምርታቸውና ምግባቸው ይጠፋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ ለወንዶችና ለሴቶች ልጆችህ ሊሆን የሚገባው ምርትህና ምግብህ ይተፋል” ወይም 2) ምርታቸው፣ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸው እና ምግባቸው ይጠፋል፡፡ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸው “መጥፋታቸው” ሃሳቡ ይገደላሉ ለሚለው ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ ምርታችሁና ምግባችሁ ይጠፋል፣ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁ ደግሞ ይገደላሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ የዚያ መንግስት ጦር ሰራዊት ልትሰበስበው ከምትጠብቀው ምርት የሚገኘውን ምግብ ይበላዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ ሊበሉት የሚገባውን ምግብ ጠላቶችህ ይበሉታል፤ ወይም 2) ጠላቶችህ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህን ያጠፉአቸዋል፣ ምግብህን ደግሞ ይበሉታል፡፡
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የዚያን መንግስት ጦር ሰራዊት ነው፡፡
ሰይፍ የሚለው የዚያ መንግስት ሕዝብ ለሚጠቀምባቸው የተለያዩ የጦር መሳርያዎች ወካይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይጠብቁኛል ብለህ የምትተማመንባቸውን ጠንከራ ከተሞች ለመያዝ የጦር መሳርያዎቻቸውን ይተቀማሉ (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የተመሸጉ ከተሞች በውስጣቸው ለሚኖሩ ሰዎች ከውጭ ከሚመጡ ጠላቶቻቸው ለመከላከል በዙርያቸው የግንብ አጥር ነበራቸው፡፡
“አንተን በደህንነት ለመጠበቅ በጥንካሬ ብቁ ናቸው ብለህ የምታስባቸውን”
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብና ለኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
“በእነዚህ ቀናት” የሚለው ሀረግ ከሩቅ አገር ባዕድ መንግስት የሚመጣበትንና የእስራኤልን ሕዝብ የሚያጠቃበትን ጊዜ የሚያመለክት ነው፡፡
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
“አላጠፋችሁም”
“እነዚህ ነገሮች” የሚለው ሀረግ እነርሱን ለማጥቃት የጦር ሰራዊት መላን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ነገሮች ሁሉ የሆኑት እኛን ለመጉዳት ነው” ወይም “እኛን ለማጥቃት የውጭ ጦር ሰራዊት ተላከ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ባዕድ አማልክት አገለገላችሁ” የሚለው ባዕድ አማልክት ማምለካቸውን የሚወክል ነው፡፡ ባዕድ አማልክትን በማምለካቸው ምክንያት ባዕድ ሕዝብን እንዲያገለግሉ በማድረግ እግዚአብሔር ይቀጣቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ በምድራችሁ ባዕድ አማልክትን ስላመለካችሁ ባዕድ ሕዝብን ታገለግላላችሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
“ይህን ተናገሩ”
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የያዕቆብን ልጆች ነው፡፡ በኤርምያስ 2፡4 ላይ እንዳደረግኸው “የያዕቆብ ቤት” ብለህ ተርጉመው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የያዕቆብ ልጆች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በይሁዳ ያሉት ይህን ይስሙት” ወይም “በይሁዳ ምድር ይህን አውጁ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የማታውቁ” ወይም “ምንም ነገር የማታስተውሉ”
እዚህ ላይ “ማየት አትችሉም” የሚለው አታስተውሉም ለሚለው ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ አታስተውሉም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መስማት አትችሉም” የሚለው አለማስተዋልን ይወክላል፡፡ “አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ አታስተውሉም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመበት ሕዝቡ ከመጠን በላይ ሞኝ መሆናቸውን አጽንዖት ለመስጠት ነው፣ ምክንያቱም የእግዚአብሔር ፍርሃት ስለሌላቸው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- እኔን አለመፍራታችሁ ሞኝነት ነው … ፊቴስ!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
መደንገጡ በፍርሃት ምክንያት ነው፣ “ከፊቴ” መሆን የሚለው እግዚአብሔር ማን እንደሆነ መገንዘብን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- "ከእኔ የተነሳ በፍርሃት ተንቀጥቀጡ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔ አሸዋን ለባህር ዳርቻ እንዲሆነው አስቀምጬለታለሁ”
እግዚአብሔር ውቅያኖስን ከአሸዋ ዳርቻው አልፎ ስላለመሄዱ ሲናገር ዳርቻው እንደ ሕግ፣ ውቅያኖሰ ደግሞ ሕጉን እንደሚታዘዝ ሰው አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዳያልፍ የዘላለም ዳርቻ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ወደኋላ እና ወደፊት ቢንቀሳቀስም”
“ውቅያኖስ ሕጌን ፈጽሞ አያፈርስም፡፡” እግዚአብሔር ስለ ውቅያኖሱ ከዳርቻው አልፎ አለመሄድ ሲናር ዳርቻው ሕግ እንደሆነ፣ ውቅያኖሱ ደግሞ ሕጉን እንደሚያከብር ሰው አድርጎ ገለጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ዳርቻውን አልፎ መሄድ አይሳካለትም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
የሕዝቡ ልብ ለእግዚአብሔር ያላቸውን አመለካከት ይወክላል፡፡ እግዚአብሔር ለሕዝቡ የሚናገር ከሆነ “እናንተ” በሚለው ቃል ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን እናተ ሕዝቦች እልከኛ ልብ አላችሁ፡፡ እናንተ ሄዳችኋል” ወይም “ነገር ግን እናንተ ሕዝቦች እልከኛ ናችሁ፡፡ እናንተ ሄዳችኋል” ( ተለዋጭ ዘይቤ እና አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ” የሚለው ቃል ሕዝቡን ያመለክታል፡፡ እዚህ ላይ “ሄዷል” የሚለው እግዚአብሔርን አለመታዘዝ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አምጸዋል ደግሞም እኔን አልታዘዝም ብለዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በልባቸው” የሚለው “ሃሳባቸውን” ይወክላል፣ “አላሉም” የሚለው ደግሞ “ማሰብን” ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ አያስቡም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ለመከርም የተመደቡትን ሳምንቶች የሚጠብቅልን” የሚለው እነዚህ ሳምንቶች በትክክለኛው ጊዜ ለመከሰታቸው ማረጋገጥን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ የመከር ሳምንቶች ሊከሰቱ በሚገባበት ጊዜ እንዲመጡ ለእኛ የሚያረጋግጥልን” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእናተ” የሚለው ቃል የያዕቆብን ልጆችና የይሁዳ ሕዝብን ያመለክታል፡፡
ይህ ዝናቡንና መከሩን ያመለክታል፡፡
መልካም ነገር “መምጣት” የሚለው መልካም ነገር መከናወንን ይወክላል፡፡ “በኃጢአታችሁ ምክንያት መልካ ነገር በእናንተ እንዳይሆን ከለከላችሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሕዝቤ መካከል ክፉ ሰዎች አግኝቻለሁና” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር አንድን ሰው ለመጉዳት ስለሚፈልጉ ክፉ ሰዎች ሲናገር ወፎችን ለመያዝ እንደሚያደፍጥ ሰው አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወፎችን ለመያዝ እንደሚያደፍጥና እንደሚጠብቅ ሰው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሌሎች ሰዎችን ሆን ብለው ስለሚጎዱ ስለክፉ ሰዎች ሲናገር ወጥመድ እንደሚዘረጉ አድርጎ ይገልጻቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሰዎች ጉዳት እነርሱ እንዲጠቀሙ ነገሮችን ያመቻቻሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ማጭበርበር” የሚለው በማጭበርበር የተወሰዱ ነገሮችን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአዳኝ እጅ እንዳለ ወፎች እንደሞሉት ጎጆ የክፉ ሰዎች ቤቶች ሰዎችን በማጭበርበር በወሰዱአቸው ነገሮች የተሞላ ነው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ከብረዋል” የሚለው ኃይለኛ መሆናቸውን የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ክፉ ሰዎች ኃይለኛና ባለጠጋ ሆነዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) በሚበሉት ጤናማ ምግብ ምክንያት ቆዳቸው ያብረቀርቃል፣ ወይም 2) በአጥንታቸውና በቆዳቸው መካከል ባለው ጡንቻን ስብ ምክንያት ሰውነታቸው ለስላሳ ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች በሚገባ እንደሚበሉ ያመለክታል፡፡
ሁሉንም ዓይነት ክፋት መስራት በአንዳንድ ክፉ ነገሮችና በሌሎች እጅግ በጣም ክፉ በሆኑ ነገሮች መካከል የሚለይ ዳርቻ እንዳለ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እጅግ በጣም ክፉ የሆነውንም ነገር ይሰራሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለሕዝቡና ለወላጅ አልባዎች የሚያስፈልጋቸውን እንዲሰጡአቸው በገዢዎች ፊት አልተምዋገቱላቸውም” ወይም ““ለሕዝቡና ለወላጅ አልባዎች ፍትህ እንዲሰጡአቸው በገዢዎች ፊት አልተምዋገቱላቸውም”
“ለድሆች ፍትሃዊ የሆነውን ነገር በማድረግ እነርሱን አልረዱአቸውም”
አግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እነርሱ የሚሰሯቸው ነገሮች በጣም መጥፎ ስለሆኑ በእነርሱ ላይ ምህረት እንደማያደርግ ይልቁንም እንደሚቀጣቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ በኤርምያስ 5፡9 ላይ እንዲህ ዓይነት ተመሳሳይ ዓረፍተ ነገር እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለዚህ እኔ እቀጣቸዋለሁ፣ ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው፡፡ እኔ በእርግጠኝነት እነርሱን እበቀላቸዋለሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በገቢር ቅርጽ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች በጣም አስደንጋጭና አሰቃቂ ነገሮች ይፈጽማሉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ምድሪቱ” የሚለው የአስራኤልን ምድር ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእስራኤል ምድር” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ በቁጥር 30 ላይ የተነገሩት ግፎችና አሰቃቂ ነገሮች ናቸው፡፡
“ነቢያቱ የሐሰት ትንቢት ይናገራሉ” ወይም “ነቢያቱ ትንቢት ሲናገሩ ውሸትን ይናራሉ”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ካህናቱ ለእግዚአብሔር ስልጣን ራሳቸውን አላስገዙም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ካህናቱ በራሳቸው ስልጣን ያስተዳድራሉ” ወይም 2) ካህናቱ ነቢያቱ በሚሰጡአቸው መመርያ መሰረት ያስተዳድራሉ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ነገር ግን ይህ ከሆነ በኋላ በመጨረሻ ምን ታደርጋላችሁ?” እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ ለሰሩት ስራ ሲቀጣቸው ክፉ ስለመሆናቸው እንደሚጸጸቱ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን በመጨረሻ እኔ እቀጣችኋለሁ፣ እናንተም ስለ ክፉ ድርጊታችሁ ትጸጸታላችሁ” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እየተናገረ ነው፡፡
እዚህ ላይ “ደህንነትን አግኙ” የሚለው ለመዳን እንዲችሉ ማድረግ የሚችሉትን ሁሉ ማድረግ እንዳለባቸው የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኢየሩሳሌምን ለቅቆ በመውጣት … ከአደጋ ዳኑ” ወይም “ከአደጋ መዳን እንድትችሉ … ከኢየሩሳሌም ለቅቃችሁ ውጡ” ( ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚናረው ለእነዚህ ነው፡፡
መለከት ሰዎች ጥቃት እንደሚደርስባቸው ለማስጠንቀቅ የሚነፋ መሳርያ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጥቃት እንደሚደርስባቸው ለሕዝቡ ለማስጠንቀቅ በቴቁሔ መለከትን ንፉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከደቡባዊ ኢየሩሳሌም 18 ኪሎ ሜትር ያህል የሚርቅ የከተማ ስም ነው፡፡ የከተማው ስም ትርጉም “የሚነፋ መለከት” ማለት ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ምልክቱ ከእሳት የሚወጣ ጢስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላት እየመጣ እንደሆነ ሕዝቡን ለማስጠንቀቅ ጢስ ወደ ላይ እንዲወጣ ለማድረግ በቤትሐካሪም እሳት አንድዱ” ወይም “ 2) ምልክቱ ሰንደቅ ዓላማ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላት እየመጣ እንደሆነ ሕዝቡን ለማስጠንቀቅ በቤትሐካሪም ከተማ ሰንደቅ ዓላማ ከፍ አድርጉ”
ይህ ከደቡባዊ ኢየሩሳሌም 10 ኪሎ ሜትር ያህል የሚርቅ የከተማ ስም ነው፡፡ የከተማው ስም ትርጉም “የወይን አትክልት ቦታ” ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ “ክፋት” የሚለው ጥፋትና ጥፋቱን የሚያመጡትን ሰዎች የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶች ከሰሜን ይመጡና በእናንተ ላይ ጥፋት እንዲመጣ ያደርጋሉ” ወይም “ከሰሜን የሚመጡ ጠላቶች ያጠፉአችኋል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጥፋቱ እንዴት እንደሚመጣ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶች ይመጡና ያጠፉአችኋል” ወይም “ጠላቶች ይመጡና ያፈርሷችኋል” “(ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ጽዮን ለኢየሩሳሌም ሌላኛው ስም ነው፡፡ እግዚአብሔር ስለ ኢየሩሳሌም ሲናገር ሴት እንደሆነች አድርጎ ይገልጻታል፡፡ እርሱ ለኢየሩሳሌም ያለውን ፍቅር ለማሳየት እንደ ሴት ልጅ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔ ውድ ጽዮን፣ እንደ ውድና ሽሙንሙን ሴት የመሰልሽ” ወይም “የእኔ ውድ ጽዮን” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ ጊዜ ነገስታት የሕዝባቸው እረኞች እንደሆኑ ተደርጎ ይነገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገስታቱና ወታደሮቻቸው ወደ እነርሱ ይሄዳሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በእርሷ ላይ” የሚለው ቃል “ጽዮንን ለማጥቃት” ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሷን ለማጥቃት እነርሱ በጽዮን ዙርያ በሙሉ ድንኳኖችን ይተክላል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ነገስታቱ ምድሪቱን ለማጥፋት ጦር ሰራዊቶቻቸውን ስለመምራታቸው ሲናገር ሳር እንዲግጡ መንጎቻቸውን እንሚያሰማሩ እረኞች አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እያንዳንዱ ንጉስ እንደ እረኛ ጦር ሰራዊቱን ይመራል” ወይም “እያንዳንዱ ንጉስ ጦር ሰራዊቱን ይመራል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እጅ” የሚለው አንድ ሰው በእጁ እንዲወስደው የተመደበለት የአንድ ነገር ድርሻ ይወክላል፡፡ እዚህ ላይ ንጉስ አሸንፎ እንዲይዘው የተመደበለት የመሬት ድርሻ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የመሬት ድርሻውን አሸንፎ ይይዛል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ከሚያጠቃው ጦር ሰራዊት ወገን የሆነው ንጉስ ከስልጣኑ ስር ላሉት ሰዎች ይናገራል፡፡
ነገስታቱ ይህን እንደተናገሩ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገስታቱ ለጦር ሰራዊታቸው፣ ራሳችሁን አቅርቡ ብለዋቸዋል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የሚያጠቃው ጦር ሰራዊት ለአማልክቶቻቸው የአምልኮ ስርዓት በመፈጸምና መስዋዕት በማቅረብ አማልክቶቻቸው በጦርነቱ ጊዜ እንዲረዷቸው ማረጋገጫ ለመስጠት እየሞከሩ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ራሳችሁን በማንጻትና ለአማልክቶቻችሁ መስዋዕት በማቅረብ ለጦርነቱ ተዘጋጁ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
መነሳት ወይም መቆም መመልከትንና ማሰብን በማቆም ይልቁንም እርምጃ መውሰድ መጀመርን የሚያሳይ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማሰብ እናቁምና ለማጥቃት እንጀምር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ኢየሩሳሌምን በቀትር እናጥቃት”
ምንም እንኳ ቀኑ እየጨለመ ቢመጣም ጦር ሰራዊታቸው መዋጋቱን እንዲቀጥል በሚፈልጉበት ጊዜ ነገስታቱ በቀኑ መጨረሻ ይህን ንግግር ይናገራሉ”
የቀኑ የመጨረሻው ብርሃን እየጨለመ ከመምጣቱ ጋር ተነጻጽሮ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቀኑ እያለቀ ነው” ዌም “መጨለም ጀምሯል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በጣም እየተለወጠ ነው” ወይም “በጣም እየረዘመ ነው”
“ቢጨልምም በሌሊት ወቅት”
ሰዎች ብዙ ጊዜ ስለ ከተሞች ሲናገሩ ሴቶች እንደሆኑ አድርገው ይናገራሉ፡፡ እዚህ ላይ “የእርሷ” የሚለው ኢየሩሳሌምን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የኢየሩሳሌም ጠንካራ ሕንጻዎች” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ብዙ ጊዜ ከእግዚአብሔር የተቀበለውን ጠቃሚ መልእክት ለማስተዋወቅ እነዚህን ቃላት ይጠቀማል፡፡
እግዚአብሔር ይህንን የተናገረው ኢየሩሳሌምን ለማጥቃት ለሚመጣው ጦር ሰራዊት ነው፡፡ “የእርሷ” የሚለው የሚያመለክተው ኢየሩሳሌምን ነው፣ ብዙ ጊዜ ከተtሞች ሴቶች እንደሆኑ ተደርጎ ይነገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኢየሩሳሌም ዙርያ ያሉትን ዛፎች ቁረጡ” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የአፈር ድልድል ወደ ከተማይቱ ግንብ ጫፍ ላይ ወጥቶ በከተማይቱ ውስጥ ያለውን ሕዝብ ለማጥቃት ጠላት ከከተማይቱ ውጭ የሚገነባው ከፍተኛ የቆሻሻ ክምር ወይም በእንጨት የተሰራ መሰላል ነው፡፡
እዚህ ላይ “በግፍ ተሞልታለች” የሚለው በዘያ የሚኖሩ ሰዎች ሁልጊዜ ሰዎችን መጨቆናቸውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምክንቱም የእርሷ ሰዎች ሁልጊዜ እርስ በርሳቸው አንዱ ሌላውን ይጨቁናሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይህች ከተማም ክፋቷን ታፈልቃለች” የሚለው በከተማይቱ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች ክፉ ነገሮችን መስራት መቀጠላቸውን ይወክላል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በእርሷ ውስጥ ዓመጽና ትርምስ እሰማለሁ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ነገሮች በእግዚአብሔር ፊት “መሆናቸው” እርሱ እነዚህን ነገሮች ማየቱን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ሁልጊዜ በሽታና ቁስል እመለከታለሁ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ለኢየሩሳሌም ሕዝብ ሲናገር ለከተማዋ ለራሷ እንሚናገር አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተግሳጽ ተቀበይ፣ የኢየሩሳሌም ሕዝብ ሆይ … ሰው እስከማይኖርባት ድረስ ምድርሽን ባዶ አደርጋለሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ተግሳጽ ተቀበይ” የሚለው ከተግሳጽ መማርን የሚያሳይ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተቀበልሽው ተግሳጽ ተማሪ” ወይም “እኔ አንቺን ስቀጣሽ ትክክለኛ የሆነውን ነገር ለማድረግ ተማሪ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በውስጧ የሚኖርባት ሰው የሌላት ምድር”
እግዚብሔር በምድሪቱ የቀሩትን ሰዎች ስለሚያጠቃው ጠላት ሲናገር በወይን አትክልቱ ውስጥ ያለውን ወይን ሌሎች ከሰበሰቡት በኋላ የቀረውን ወይን ጠላት እንደሚቃርም አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤልን ካጠፉ በኋላ፣ በዚያ በሕይወት የሚኖሩትን ሰዎች ለማጥቃት በእርግጠኝነት እንደገና ተመልሰው ይመጣሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል እስራኤልን ለማጥፋት እግዚአብሔር የሚልከውን ጠላት ያመለክታል፡፡
ሌሎች በወይን አትክልቱ ውስጥ ያለውን ወይን ከሰበሰቡ በኋላ ጠላት በዚያ የቀረውን የወይን ቃርሚያ እንደሚቃርም አድርጎ በማሳየት በእስራኤል የቀሩትን ሰዎች ጠላት እንዲያጠቃቸው እግዚአብሔር ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደገና መጥታችሁ የቀሩትን የእስራኤል ሰዎች አጥቋቸው” ወይም “የወይን ቃርሚያ ከቅርንጫፎቹ ለመቃረም አስቀድመው ወይን ወደሰበሰቡበት የወይን ቅርንጫፍ ተመልሰው እንደሚሄዱ ሰዎች እንደዚሁ እንደገና መጥታችሁ የቀሩትን ሰዎች አጥቋቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ከጠላቶቻቸው ጥቃት ከተረፉ በኋላም እንኳ ቢሆን ከእስራኤል ሰዎች አንዳቸውም እርሱን እንዳልሰሙት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ምናልባት ለሚሰሙ ሰዎች ይናገርና ያስጠነቅቅ ዘንድ አንድም ሰው ለእኔ አልቀረልኝም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“እናንተ ራሳችሁ ማየት ትችላላችሁ”
ይህ እግዚአብሔርን ለመስማት እልኸኝነት የተሞላ እምቢተኝነታቸውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጆሮዎቻቸው ዝግ ናቸው” ወይም “ለመስማት እምቢ ብለዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእነርሱ” የሚለው ቃለ የእስራኤልን ሕዝብ ይወክላል፡፡
ይህ ፈሊጥ ጥቅም ላይ የዋለው እግዚአብሔር ለእነርሱ መልእክት እንደሰጣቸው ለማወጅ ነው፡፡ ይህን ያደረገው ደግሞ በነቢያት በኩል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለእነርሱ መልእክት ልኳል” ወይም “እግዚአብሔር ለእነርሱ ተናግሯል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእግዚአብሔርን ቃል መስማት እነርሱ አይፈልጉም”
ይህን የሚናገረው ኤርምያስ ነው፡፡ እግዚአብሔር የተሰማውን ዓይነት ተመሳሳይ ቁጣ ኤርምያስም ተሰምቶታል፡፡ በጣም መቆጣቱን ሲናገር ውስጡ በቁጣ እንደተሞላ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔም እንደ እግዚአብሔር በጣም ተቆጥቻለሁ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ የእግዚአብሔርን ቁጣ አለመግለጹ ቁጣውን በራሱ ውስጥ አምቆ እንደያዘው አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህን ቁጣ ባለመግለጥ እጅግ ደክሜአለሁ” ወይም “ስለዚህ ቁጣ አንዳችም ነገር ባለማድረጌ በጣም ደክሜአለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ ስለመቅጣቱ ሲናገር የእርሱ ቁጣ ኤርምያስ በሕዝቡ ላይ ሊያፈስሰው የፈለገው ፈሳሽ ነገር እነንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በመንገድ ላይ የሚገኙትን ልጆችና የተሰበሰቡትን ወጣቶች በቁጣ ቅጣቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምክንያቱም ጠላቶች እያንዳንዱን ባል ከሚስቱ ጋር ይይዟቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ይወሰዳል” የሚለውን ቃል ከቀደመው ሀረግ በግልጽ መረዳት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ ዓመታት የኖረ እያንዳንዱ ሽማግሌ ይወሰዳል” ወይም “ብዙ ዓመታት የኖረውን እያንዳንዱ ሽማግሌ እነርሱ ይወስዱታል” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“ረጅም ዓመታት የኖረ” የሚለው ሀረግ ፈሊጥ ሲሆን ትርጉሙም “በጣም ያረጀ” ማለት ነው፡፡ ይህ “ሽማግሌ” የሚለውን ቃል ያጠናክረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዳንዱ በጣም ያረጀ ሰው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቤቶቻቸው የሌሎች ሰዎች ንብረት ይሆናሉ” ወይም “የእነርሱ ሰዎች ቤቶቻቸውን ይወስዱታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለሌሎች ይሆናሉ” የሚለው ሀረግ ከበፊቱ ሀረግ በሚገባ መረዳት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በተጨማሪ እርሻዎቻቸውና ሚስቶቻቸው ለሌሎች ይሆናሉ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እጄ” የሚለው የእግዚአብሔርን ኃይል ይወክላል፡፡ የባዕድ ጦር ሰራዊት እስራኤልን ያጠቃበት ምክንያት እግዚአብሔር ይህን እንዲፈጽሙ ስላደረጋቸው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምድሪቱ የሚኖሩትን ሰዎች እኔ በራሴ ኃይል አጠቃቸዋለሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ” የሚለው ሀረግ የእስራኤል ሕዝብ በሙሉ ያለምንም ደረጃ ልዩነት “ሁሉ” በሚለው ቃል ውስጥ መካተታቸው የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁሉም፣ አነስተኛ ስልጣን ያለው ጨምሮ፣ እያንዳዱ ሰው ስስታም ነው” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አነስተኛ ስልጣን ያላቸውንና በሰዎች ፊት ብዙ ተቀባይነት የሌላቸውን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አነስተኛ ኃይል ያላቸው ሰዎች” (የስም ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከፍተኛ ስልጣንና ደረጃ ያላቸውን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከፍተኛ ደረጃ ያላቸው ሰዎች” ወይም “በጣም ኃይለኛ የሆኑ ሰዎች” (የስም ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
“የእስራኤል ሕዝብ በሙሉ”
“ጥቅም” የሚለው ረቂቅ ስም “የበለጠ ገንዘብ ማግኘት” ወይም “የበለጠ ቁሳቁሶች ማግኘት” በሚለው ሀረግ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሰዎች ውሸትን በመናገር የበለጠ ገንዘብ ማግኘት ይፈልጋሉ” ወይም “የበለጠ ቁሳቁሶችን ማግኘት በጥብቅ ይፈልጋሉ፣ ከዚህ የተነሳ ይህን ለማግኘት ሲሉ ሰዎችን ያታልላሉ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁሉም ሰዎችን ያታልላሉ” ወይም “ሁሉም ውሸታሞች ናቸው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ቁስል ከኃጢአታቸው የተነሳ የሚገጥማቸውን ችግር የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሕዝቤ ችግር ቀለል እንደሆነ ያስባሉ” ወይም 2) ቁስል የሕዝቡን ኃጢአት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሕዝቤ ኃጢአት እንደ ትንሽ ቁስል ቀላል እንደሆነ ያስባሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ጥቂት” የሚለው ቃል ቁስል ቀላል እንደሆነና ብዙ አስቸጋሪ እንዳልሆነ አድርገው በማየት ተገቢ እንክብካቤ አለመስጠትን ይወክላል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“‘ሁሉም ደህና ነው፣ ሁሉም ደህና ነው’ ይላሉ፣ ነገር ግን ደህና አይደለም”
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ሕዝቡ በኃጢአታቸው ባለማፈራቸው ምክንያት ቁጣውን ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም አስደንጋጭ ኃጢአት ሰርተዋል፣ ነገር ግን ምንም አያፍሩም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ሰው ሲያፍር ብዙ ጊዜ ፊቱ ይቀላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፊታቸው እንኳ ፈጽሞ አልቀላም”
እዚህ ላይ “ይወድቃሉ” የሚለው ይገደላሉ የሚለውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተገደሉት ጋር አብረው አንድ ላይ ይገደላሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይዋረዳሉ” የሚለው መጥፋትን ይወክላል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምቀጣቸው ጊዜ አጠፋቸዋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን ለማን እንደሚናር በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ይህን የሚናገረው ለእስራኤል ሕዝብ ነው” ወይም “እግዚአብሔር ይህን የሚናገረው ለሕዝቡ ነው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
መንገድ ሰዎች የሚኖሩበትን የሕይወት ዘይቤ የሚያመለክት ነው፡፡ እግዚአብሔር የእስራኤል ሕዝብ ሕይወታቸውን የሚኖሩበትን መልካሚቱን የሕይወት መንገድ ምን እንደሆነች እንዲጠይቁና በዚያ መንገድ እንዲኖሩ መጠየቅ ይፈልጋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሁለት መንገዶች የሚገናኙበት ቦታ ያመለክታል፡፡
የቀደመችው መንገድ የአባቶቻቸውን ባህርይ፣ ከረጅም ጊዜ በፊት አባቶቻቸው እንዴት እንደኖሩ የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አባቶቻችሁ ስለሄዱበት መንገድ ጠይቁ” ወይም “አባቶቻችሁ እንዴት እንደኖሩ ጠይቁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) “ይህ መልካም መንገድ” ሊኖሩበት የሚገባውን መልካም የሕይወት መንገድ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ልንርበት የሚገባ ይህ መልካም መንገድ ወዴት አለ?” ወይም 2) “ይህ መልካም መንገድ” በረከት የሚያመጣውን የሕይወት መንገድ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልካ ወደሆነው ነገር የሚወስደን መንገድ ወዴት አለ” ወይም “ልንኖርበት የሚገባ በረከት የሚያመጣው መንገድ ወዴት አለ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እንግዲያው በዚያች መንገድ ሂዱ፡፡” በዚያች መንገድ መሄድ በዚያች መንገድ መኖርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንግዲያው በዚያ መንገድ ኑሩ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዚያች መንገድ አለመኖርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ በዚያች መንገድ አንኖርም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በአደጋ ላይ ያሉትን ሕዝብ ለማስጠንቀቅ ነቢያቱ የተላኩ ጠባቂዎች እንደሆኑ አድርጎ ይናራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እናንተ” የሚለው ቃል የእስራኤልን ሕዝብ ያመክለታል፡፡
“የመለከቱን ድምጽ እንድትሰሙ፡፡” እግዚአብሔር ለነቢያቱ ስለሰጠው የማስጠንቀቂያ መልእክት ሲናገር መልእክቱ ስለሚመጣው አደጋ ሕዝቡን ለማስጠንቀቅ የሚነፋ መለከት እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ ነቢያቱ ይህንን ማስጠንቀቂያ ሊሰሙና ስለሁኔታው ለሕዝቡ ሊናገሩ ይገባል፡፡
እነዚህ ሦስት አረፍተ ነገሮች በሙሉ እግዚአብሔር በአመጸኛው በይሁዳ ሕዝብ ላይ የሚያደርገውን ነገር ምስክር እንዲሆኑ ለሌሎች መንግስታት ሕዝቦች የሚናገሩ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ ሌሎች ሕዝቦች፣ በሕዝቤ ላይ የማደርገውን ነገር ተመልከቱ” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት እና እንቶኔ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እንግዲህ ሕዝቦች ሆይ፣ እኔ የምናገረውን ስሙ”
“በቅርቡ ይህን ሕዝብ በጽኑ እቀጣዋለሁ”
“እናተ ምስክሮች የሆናችሁ”
“እነርሱ” የሚለው ቃል የእስራኤልን ሕዝብ ይወክላል፡፡
“ምድር” የሚለው ቃል በምድር የሚኖሩትን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምድር የምትኖሩ ሕዝቦች ስሙ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ፍሬ” የሚለው ቃል የሚያስከትለውን ውጤት ወይም መዘዝ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሃሳባቸው የሚያስከትለው መዘዝ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ለቃሌ ትኩረት ስላልሰጡት” የሚለው እግዚአብሔር የተናገረውን ነገር አለመስማታቸውን የሚያመለክት ሲሆን “ስላልተቀበሉት” የሚለው ደግሞ የእግዚአብሔርን ሕግ ለመታዘዝ አለመፈለጋቸውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ የተናገርሁትን አይሰሙም፡፡ ይልቁንም ሕጌን አልታዘዙም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመገሰጽ እነዚህን ጥያቄዎች ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዕጣን ከሳባ ምድርና ከሩቅ አገር የሚመጣው ጣፋጭ ቅመም ለእኔ ምንም አይጠቅመኝም፡፡” ወይም “ከሩቅ አገር የመጣው የቅመማችሁ ጣፋጭ ሽታ አልፈልገውም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ጣፋጭ ሽታ ያላቸው ቅመሞችን ለእግዚአብሔር እንደ መስዋእት ያቃጥሉ ነበር፡፡
“እኔን አያስደስተኝም” ወይም “እኔን ደስ አያሰኘኝም”
“አስተውሉ፣ ምክንያቱም እኔ የምናገረው እውነት በጣም ጠቃሚ ነው፣ እኔ”
“በዚህ ሕዝብ ፊት ለፊት መሰናክል አስቀምጣለሁ፡፡” እግዚአብሔር በእስራኤል ሕዝብ ላይ እንዲመጣ ስለሚያደርገው ችግር ሲናገር ሰዎች ተደናቅፈው የሚወድቁበት እንቅፋት አድርጎ ገልጾታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይደናቀፋሉ” የሚለው በችግሮቹ ምክንያት እንደሚጎዱ የሚያሳይ ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ይደናቀፋሉ” የሚለውን ሃሳብ ከቀደመው ቃል መረዳት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- አባቶችና ወንዶች ልጆች በአንድ ላይ ይደናቀፋሉ” ወይም “አባቶችና ወንዶች ልጆች በአንድ ላይ ይጎዳሉ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጎረቤቶችና ጓደኞቻቸው”
የእነርሱ ዓላማ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝብ እናተን ለማጥቃት እየመጣ ነው” ወይም “ጦር ሰራዊት እየመጣ ነው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሕዝብ” የሚለው የሕዝቡን ጦር ሰራዊት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የታላቅ ሕዝብ ጦር ሰራዊት” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እየተነሳሳ” የሚለው አንድን ነገር ለማድረግ መዘጋጀትን የሚወክል ነው፡፡ ማራጭ ትርጉም፡- “ከምድሪቱ ሩቅ ክፍል ለመምጣት እየተዘጋጀ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ወታደሮቹ ቀስትና ጦር ይይዛሉ”
ወታደሮቹ የሚኖራቸው ትልቅ ድምጽ ከባህር ከሚነሳው ታላቅ ድምጽ ጋር ተነጻጽሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጩኸታቸው ድምጽ በጣም ከፍተኛ ነው፣ እንደ ባህር ድምጽ ነው” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ተሰለፉ” የሚለው ራሳቸውን አቀናጅተዋል፣ ፈረሶቻቸውን በሰልፍ ይጋልባሉ ማት ነው፡፡ “ለጦር እንደተዘጋጀ ሰው” የሚለው ለመዋጋት መዘጋጀታቸውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በተመደበላቸው ሰልፍ ፈረሶቻቸውን ይጋልባሉ፣ እናንተን ለመዋጋት ተዘጋጅተዋል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እኛ” የሚለው ምናልባት ኤርምያስንና የይሁዳ ሕዝብን ሳያመለክት አይቀርም፡፡
“እጆቻችን ከጭንቀት የተነሳ ደክመዋል”
የነበራቸው ከፍተኛ የጭንቀት ስሜት ሲገለጽ ጭንቀቱ እንደያዛቸው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም አስደንጋጭ ጭንቀት ይሰማናል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጠላት እነርሱን ለማጥቃት ከመምጣቱ የተነሳ የተሰማቸው ጭንቀት አንዲት ሴት ልጅ ለመውለድ ምጥ ሲይዛት ከሚሰማት ስሜት ጋር ተነጻጽሯል፡፡ አማራጭ “ልጅ ለመውለድ እንደምታምጥ ሴት” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ ይናገራል፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች እግዚአብሔር ለኢየሩሳሌም ሕዝብ እየተናገረ ነው ብለው ተርጉመውታል፡፡
“የጠላት ሰይፍ” የሚለው ሀረግ ከሰይፎቻቸው ጋር ለማጥቃት የተዘጋጁ ጠላቶችን ይወክላል፡፡ “ድንጋጤ” የሚለው ረቂቅ ስም ሰዎች እንዲፈሩ የሚያደርጉ ነገሮችን ያመለክታል፡፡ ይህ ደግሞ ከቅጽል ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶች ከሰይፎቻቸው ጋር በሁሉም ስፍራ ስላሉ እያንዳንዱ ሰው በፍርሃት ይንቀጠቀጣል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ and ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንደ ሴት ጠርቶ በመናገር ለእነርሱ ያለውን ፍቅር ኤርምያስ ያሳያል፡፡ ይህን ተመሳሳይ ሀረግ በኤርምያስ 4:11 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ “እናንተ ለእኔ እንደ ሴት ልጅ የሆናችሁ ሕዝቤ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝብ እነዚህን ነገሮች የሚያደርገው ከመጠን በላይ የሆነ ሃዘን እንደተሰማቸው ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማቅ በመልበስና በአመድ ላይ በመንከባለል ከመጠን በላይ እንዳዘንሽ አሳዪ” (ምሳሌያዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ የሕዝቡን ታላቅ ሃዘን እናት አንድያ ልጇ ሲሞትባት ከሚሰማት ሃዘን ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድያ ልጅሽ እንደሞተባት እናት ሆነሽ መራራ ልቅሶ አልቅሺ” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ምክንያቱም የጠላት ጦር ሰራዊት እኛን ለማጥቃት በድንገት ይመጣልና”
x
ይህ ፈሊጥ ጥቅም ላይ የዋለው ከእግዚአብሔር የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህን ተመሳሳይ ሀረግ በኤርምያስ 1:4 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለኤርምያስ የሰጠው መልእክት ይህ ነው፡፡ እርሱ እንዲህ አለ ‘ቁም’” ወይም “እግዚአብሔር ለኤርምያስ የተናገረው መልእክት ይህ ነው፡- ‘ቁም’” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“እናንተ የይሁዳ ሕዝብ ሁላችሁ”
እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ የሚነገረውን መልእክቱን ለኤርምያስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ኤርምያስ ብዙ ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከእግዚአብሔር የመጣውን በጣም ጠቃሚ መልእክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህንን በኤርምያስ 6:6 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
“መንገዳችሁንና ሥራችሁን የምታስተካሉ ከሆነ እኔም እንድትኖሩ አደርጋችኋለሁ
ይህ በይሁዳ ምድር ማለት ነው፣ በቤተ መቅደስ አይደለም
ይህ “ራሳችሁ” የሚለው ከባለቤቱ ጋር የሚጣቀስ ተውላጠ ስም ለእስራኤላውያን ወደፊት የሚመጣ የግል አደጋ እንዳለ አጽንዖት የሚሰጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እያላችሁ፣ እናንተን እንዲጠብቃችሁ በሐሰት ቃል አትታመኑ” (ከባለቤቱ ጋር የሚጣቀስ ተውላጠ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ቤተ መቅደሱ ባለቤቱ እግዚአብሔር ስለሆነና የእርሱን ሕልውና የሚወክል ስለሆነ እርሱ ይጠብቀዋል፣ የይሁዳም ሕዝብ ደህንነት ይሆንለታል፡፡ “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ” የሚለው ለምን ሦስት ጊዜ እንደተደጋገመ ተቀባይነት ሊኖራቸው የሚችሉት ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፡- 1) የተደጋገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው ወይም 2) የተደጋጋመው እንደ ቤተ መቅደሱ ስነ ስርአት ተደርጎ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነው ስለዚህ አንድም ሰው ሊያፈርሰው እንደማይችል ሙሉ በሙሉ እርግጠኞች ነን፤ እኛ ደግም እንጠበቃለን፡፡” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ የሚነገረውን መልእክቱን ለኤርምያስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
“መንገዳችሁንና ስራችሁን አስተካክሉ፡፡” ይህንን በኤርምያስ 7:3 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
“ፍትህ” የሚለው ረቂቅ ስም “ፍረዱ” በሚለው ግስ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በትክክል ፍረዱ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“መጻተኛውን በአግባቡ ያዙ”
ወላጆቹ የሞቱበት ልጅ
እዚህ ላይ ንጹህ ደም ማፍሰስ ሞት የማይገባቸውን ሰዎች መግደልን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጹህ ሰዎችን መግደል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ መከተል የሚለው ለማገልገልና ለመታዘዝ ዓላማ አድርጎ ተከትሎ ለመሄድ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌሎች አማልክትን ማገልገል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚያ እናንተን ይጎዷችኋልና” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በዚህ ስፍራ” የሚለው የይሁዳን ምድር ያመለክታል፡፡
“መኖር እንድትቀጥሉ አደርጋችኋለሁ”
“ከጥንት ጀምሮ እንዲሁም በቀጣይነት፡፡” የእነርሱ ቋሚ ንብረት ትሆን ዘንድ እግዚአብሔር ምድሪቱን ለይሁዳ ሕዝብ ሰጥቷል ማለት ነው፡፡
እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ የሚነገረውን መልእክቱን ለኤርምያስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች ውስጥ “እናንተ” የሚለው ቃል የይሁዳ ሕዝብን ያመለክታል፡፡
እዚህ ላይ “እነሆ” የሚለው ቃል ከዚህ በኋላ የሚከተለውን መረጃ እንደሚገባ ልብ እንድንል ያነቃናል፡፡
እየፈጸሟቸው ያሉትን ኃጢአቶች እግዚአብሔር የሚያውቅ መሆኑን አስረግጦ ለማለፍ እነዚህ ጥያቄዎች አዎንታዊ መልስ ይጠብቃሉ፡፡ ይህ እንደ አረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትሰርቃላችሁ፥ ትገድላላችሁ፥ ታመነዝራላችሁ፡፡ በሐሰት ትምላላችሁ፥ … የማታውቋቸውንም እንግዶች አማልክት ትከተላላችሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“በመኃላችሁ እንኳ ትዋሻላችሁ”
እዚህ ላይ መከተል ለማገልገልና ለመታዘዝ ዓላማ በማድረግ ተከትሎ ለመሄድ ምትክ ስም ነው፡፡ ይህንን በኤርምያስ 7:6 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌሎች አማልክት ታገለግላላችሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
በቃልና በድርጊት የሚፈጽሙትን ግብዝነት እግዚአብሔር የሚያውቅ መሆኑን አስረግጦ ለማለፍ እነዚህ ጥያቄዎች አዎንታዊ መልስ ይጠብቃሉ፡፡ ይህ እንደ አረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደዚያ ከሆነ መጥታችሁ በፊቴ ትቆማላችሁ … እነዚህን አስጸያፊ ነገሮች ሁሉ ታደርጋላችሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔ የሆነው ቤት” ወይም “እኔን የምታመልኩበት ቤተ መቅደስ” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እነርሱ ስለ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ምን እንደሚያስቡ እግዚአብሔር የሚያውቅ መሆኑን አስረግጦ ለማለፍ እነዚህ ጥያቄዎች አዎንታዊ መልስ ይጠብቃሉ፡፡ ይህ በዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስሜን የተሸከመው ይህ ቤት በእናንተ ዓይን የወንበዴዎች ዋሻ ነው!” ወይም “በስሜ የተጠራው ይህ ቤት ወንበዴዎች ሊሔዱና ሊሸሸጉ የሚችሉበት ስፍራ እንደሆነ የምታስቡ ትመሰስላላችሁ!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የእግዚአብሔርን ስም እንደተሸከመ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ይህ ከዚህ በፊት ካው ጥቅስ “በስሜ በተጠራው ይህ ቤት” ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ትርጉም አለው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
የሚሰርቁና የሚዘርፉ ሃይለኛ ሰዎች
“ነገር ግን እኔ በእርግጠኝነት እናንተ የምትሰሩት ምን እንደሆነ ተመልክቻለሁ”
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ የሚያስተላልፈውን መልእክት ለኤርምያስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች ውስጥ ያሉት “እናንተ” እና “የእናንተ” የሚሉት ቃላቶች የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡
እዚህ ላይ “ስሜ እንዲያድርበት ወደፈቀድሁበት” የሚለው ፈሊጥ ሲሆን ይህ ስፍራ እግዚአብሔር ይመለክበት የነበረ ነው የሚል ትርጉም አለው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቀድሞ ሕዝቤ እኔን ለማምለክ እኔ ወደፈቀድሁበት በሴሎ ወዳለው ስፍራ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ምክንያቱም እነዚህን ነገሮች ሁሉ ስታደርጉ ስለነበራችሁ”
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት የተጣመሩ ስሞች ፈሊጥ ሲሆኑ አንድ ነገር ብዙ ጊዜ ተደጋግሞ ተደርጓል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በተደጋጋሚ” ወይም “ያለማቋረጥ” (ጥምር ቃል እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ምትክ ስም ነው፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ ይሀንን በኤርምያስ 7፡10 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔ የሆነው ይህ ቤት” ወይም “እኔን የምታመልኩበት ይህ ቤተ መቅደስ” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ ለኤርምያስ ይነግረዋል፡፡ በእነዚህ ጥቅሶች ውስጥ “ይህ ሕዝብ” የሚለው የይሁዳ ሕዝብን ያመለክታል፡፡
እነዚህ አራት ነገሮች እያንዳንዱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ የተደጋገሙት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“በሃዘን መጮህ”
“ለእነርሱ ጥቅም” ወይም “ለእነርሱ”
“ወደ እኔ መማለድ”
ይህ ጥያቄ አዎንታዊ መልስ ይጠብቃል፤ ጥያቄው የተጠየቀው እነዚህን ነገሮች በኤርምያስ ዘንድ ትኩረት እንዲያገኙ ለማድረግ ነው፡፡ ይህ እንደ አረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም መንገዶች ላይ ምን እንደሚሰሩ ተመልከት!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“እሳቱን መጀመር”
በእጅ ሊጥ ማዋሃድ
ለመጋገር የሚጠቅም የዱቄትና የፈሳሽ ወፍራም ውህድ
ይህ የሐሰተኛ አምላክ ስም ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “‘የሰማያት ንግስት’ የምትባል ሐሰተኛ አምላክ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔን ያስቆጣሉ”
እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ ለኤርምያስ መናገር ቀጥለሏል፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች “እነርሱ” እና “ራሳቸው” የሚሉት የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታል፡፡
ይህ ጥያቄ አሉታዊ መልስ ይጠብቃል፡፡ ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ በእርግጥ ሊያስቆጡኝ አይችሉም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስና የይሁዳ ሕዝብ እርሱ የሚናገረውን ነገር በጥንቃቄ ይሰሙ ዘንድ እግዚአብሔር ስለራሱ ሲናገር ሌላ ሰው እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህንን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ያወጀው ይህን ነው” ወይም “ “እግዚአብሔር የተናገረው ይህን ነው” (ተውላጠ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ አዎንታዊ መልስ ይጠብቃል፡፡ ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እፍረታቸው በራሳቸው ላይ ይሆን ዘንድ ራሳቸውን እያስቆጡ ነው” ወይም “እነርሱ ራሳቸውን ችግር ውስጥ እያስገቡና በራሳቸው ላይ እፍረት እያመጡ ነው!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ከባለቤቱ ጋር የሚጣቀስ ተውላጠ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እፍረት” የሚለው ረቂቅ ስም “አፈሩ” በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ አፈሩ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል እዚህ ላይ የአንድ ሰውን ትኩረት ቀጥሎ ወደሚነገረው ቁም ነገር ለመሳብ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አድምጥ” ወይም “እኔ ለአንተ ለምነግርህ ነገር ትኩረት ስጥ”
እግዚአብሔር ስለ ቁጣው ሲገልጽ ሊፈስ የሚችል ነገር እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ይህን ስፍራ እቀጣለሁ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላቶች በመሰረታዊነት ተመሳሳይነት ያላቸው ሲሆኑ የእግዚአብሔርን ቁጣ ጥልቀት አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“አፈስሳለሁ”
እግዚአብሔር ስለ ቁጣው ሲናገር ቁጣው ሊጠፋ የማይችል እሳት እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቁጣየን አንድም ሰው ሊያስቆመው አይችልም” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ፈጽሞ መንደድ አይቆምም”
እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ ያለውን መልእክት ለኤርምያስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች ውስጥ “እናንተ” እና “የእናንተ” የሚሉት የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡
ኤርምያስ ብዙ ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከእግዚአብሔር የመጣውን በጣም ጠቃሚ መልእክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህንን በኤርምያስ 6:6 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ይህ መስዋዕታቸው በሙሉ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንደሌለው አጽንዖት የሚሰጥ ምጸታዊ ዓረፍተ ሃሳብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሂዱና የሚቃጠል መስዋዕቶቻችሁን ከመስዋዕታችሁና ከስጋው ጋር አብራችሁ ብሉት” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የእግዚአብሔርን ድምጽ መስማት ቃሉን መስማትና ለተናገረው ደግሞ መታዘዝ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተናገርሁትን ስሙ ደግሞም ታዘዙ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ቃሉን ስለመታዘዝ ሲናገር ሰው በመንገድ እንደሚሄድ እንደዚሁ አንድ ሰው በቃሉ መሄድ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ያዘዝኋችሁን ሁሉ አድርጉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ ያለውን መልእክት ለኤርምያስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች ውስጥ “እናንተ” እና “የእናንተ” የሚሉት የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡ “እነርሱ” የይሁዳ ሕዝብ አባቶችን የሚያመለክት ነው፡፡
እነዚህ ሀረጎች የሚናገሩት ስለ አንድ ነገር ነው፣ የተደጋገሙት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“በራሳቸው እቅድ ምክንያቱም ክፉና እልኸኞች ነበሩ”
ይህ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) እርሱን በጉጉት ከመታዘዝ ይልቅ ለእግዚአብሔር ትኩረት ለመስጠት እምቢተኞች ሆኑ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ እኔ ከመቅረብ ይልቅ ከእኔ ርቀው ሄዱ” ወይም 2) ከማሻሻል ይልቅ በክፋታቸው እየጨመሩ ሄዱ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተሻሉ ከመሆን ይልቅ በክፋታቸው እየጨመሩ ሄዱ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጅምላ ገለጻ ሲሆን ሃሳቡም በዚህ የጊዜ ርዝመት በየቀኑ ለማለት ሳይሆን በጥቅሉ በዚህ ሁሉ የጊዜ ርዝመት ለማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ” (ግነት/ግነታዊ ቋንቋ እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱን ደጋግሜ ልኬአቸዋለሁ” ወይም “እነርሱን በተደጋጋሚ ልኬአቸዋለሁ”
ይህ ፈሊጥ ሲሆን ግትሮች ነበሩ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ግትሮች ሆኑ” ወይም “እኔን ተቋቋሙኝ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“እያንዳንዱ ትውልድ የበለጠ ክፉ ነበረ”
እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ ያለውን መልእክት ለኤርምያስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች ውስጥ “ለእነርሱ” እና “እነርሱ” የሚሉት ቃላቶች የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡
እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ሃሳብ አላቸው፣ ሁለተኛው ለመጀመርያው መልእክት አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔን መልእክት ንገራቸው ነገር ግን እነርሱ አንተን አይሰሙህም ለአንተም አይመልሱልህም” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የአምላኩ የእግዚአብሔር ድምጽ” የሚለው እግዚአብሔር የተናገረውን ይወክላል፡፡ ይህን በኤርምያስ 3፡25 ላይ እንዴት እንደተረገምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አምላኩ እግዚአብሔር የተናገረው ነገር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ እውነት ሲናገር ሕዝቡ ሊያጠፉት የሚችሉትና መነገሩንም ሊያስቆሙት የሚችሉት ነገር እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቡ እውነትን አጥፍተዋል፣ ከአፋቸውም ቆርጠውታል” ወይም “ሕዝቡ ውሸት ብቻ ይናገራሉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“እውነት” የሚለው ረቂቅ ስም “እውነተኛ” በሚለው ቅጽል በመጠቀም ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እውነተኛ የሆነው ነገር ጠፍቶአል” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የይሁዳ ሕዝብ የሰራቸውን ክፉ ነገሮች መግለጹን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች ውስጥ “እነርሱ” እና “የእነርሱ” የሚሉት ቃላቶች የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡
ይህ የእስራኤል ሕዝብ ልጆቻቸውን በእሳት በማቃጠል ለሐሰተኛ አማልክት መስዋዕት አድርገው ያቀረቡበት የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሕዝቡ ለሐሰተኛ አማልክት መስዋዕት ያቀረቡበት ከኢየሩሳሌም ከተማ በደቡብ በኩል የሚገኝ የሸለቆ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አመልካች መረጃ ለሐሰተኛ አማልክት እንደ መስዋዕት ይቃጠሉ እንደነበር የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ መስዋዕት” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አእምሮ” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ሃሳብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከቶ ስለዚህ ነገር ፈጽሞ አላሰብሁም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ተመልከቱ” የሚለው ቃል ለሚከተለው ነገር አጽንዖትን ይጨምራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእርግጥ”
የወደፊት ጊዜ “ቀናቶች እየመጡ እንደሆነ” ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለወደፊት እንዲህ የማይባልበት” ወይም “እንዲህ የማይባልበት ጊዜ ይኖራል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ከእንግዲህ እንዲህ … ብለው አይጠሩትም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሞቱ ሰዎችን ይቀብራሉ”
“የሚቀር ምንም ቦታ የለም”
እግዚአብሔር በይሁዳ ሕዝብ ላይ የሚያመጣውን ፍርድ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
“የሞቱ አካላት”
“የይሁዳ ሕዝብ”
“የሰማያት ወፎች” የሚለውን በኤርምያስ 4:25 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
“የምድሪቱ የዱር እንስሳት”
“የሚያስፈራራቸው”
“አስወግዳለሁ”
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ሙሉ በሙሉ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ የተደጋገሙት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ “ደስታ” እና “ተድላ” የሚሉት ረቂቅ ስሞች “መደሰት” በሚለው ግስ እና “ደስተኛ” በሚለው” ቅጽል በመmጠቀም ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚደሰቱ እና የደስተኛ ሰዎች ድምጽ” (ጥምር ቃል የሚለውን እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሰርግ ስነ ስርዓት ላይ ለሚከናወኑ ነገሮች ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰርግ ስነ ስርዓት የሚያከብሩ ሰዎች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ባድማ” የሚለው ረቂቅ ስም “ሰው የማይኖርበት” በሚለው ቅጽል በመጠቀም ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው የማይኖርባት ትሆናለች” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በይሁዳ ሕዝብ ላይ የሚያመጣውን ፍርድ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
በኤርምያስ 7:32 እስከ 34 ውሰጥ ያሉት ክስተቶች በሚፈጸሙበት ጊዜ፡፡
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል የይሁዳን ሕዝብ ጠላቶች ይወክላል፡፡
“ነገስታቶቻቸው” ወይም “መሪዎቻቸው”
“እነርሱን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በቀደመው ጥቅስ የተዘረዘሩትን ሰዎች አጥንቶች ነው፡፡
እዚህ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል የይሁዳ ሕዝብን የሚያመለክት ነው፡፡ እነዚህ ሦስት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ የተደጋገሙት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
ይህ ለማገልገልና ለማምለክ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ ይህንን በኤርምያስ 2:23 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አጥንቶቻቸውን ማንም ሰው አይሰበስበውም ወይም እንደገና አይቀብሯቸውም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
አጥንቶች በምድር ላይ ካለ ጉድፍ ተነጻጽረዋል፣ ይህ ንጽጽር አጥንቶቹ አስጸያፊ እንደሚሆኑና እንደገና እንደማይቀበሩ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በምድር ዙርያ ሁሉ”
“እነርሱን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የይሁዳ ሕዝብን ነው፡፡
“ከዚህ ክፉ ሕዝብ የቀሩት ሁሉ በሕይወት ከሚኖሩ መሞት ይፈልጋሉ”
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ተመሳሳይ ቃላትን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በይሁዳ ሕዝብ ላይ የሚያመጣውን ፍርድ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች ውስጥ “ለእነርሱ” እና “እነርሱ” የሚሉት ቃላቶች የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡
እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ ምን መናገር እንዳለበት ለኤርምያስ እየነገረው ነው፡፡
እነዚህ ጥያቄዎች የይሁዳ ሕዝብ ይኖሩበት የነበረው መንገድ ትርጉም የሚሰጥ እንዳልሆነ ዋነኛ ነጥቡን በሚገባ ግልጽ አድርገዋል፡፡ እነዚህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው ሲወድቅ እንደገና ሊነሳ እንደሚችል፣ አንድ ሰው ከመንገድ ሲስት እንደገና ወደ መንገዱ ለመመለስ እንደሚሞክር ታውቃላችሁ፡፡ ይህ የኢየሩሳሌም ሕዝብ ባለመታመን ፊቱን አዙሮ ወደ ኋላው መሄዱ ትርጉም የማይሰጥ ነው፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ኢየሩሳሌም” የሚለው ቃል የይሁዳን ሕዝብ በሙሉ ወካይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይሁዳ” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የይሁዳ ሕዝብ ይሰሩት የነበረው ነገር ተንኮልን አጥብቀው እንደያዙና ሊተዉት ፈቃደኛ እንዳልሆኑ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ተንኮል” የሚለው ረቂቅ ስም ሰው ሊይዘው የሚችለው አንድ ግዑዝ ቁስ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ይህ “አታለለ” በሚለው ግስ በመጠቀም ሊተረጎም ይችላል፡፡ አንድን ነገር የሙጥኝ ብሎ መያዝ ለመውደድ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሚያታልላቸው ነገር ነገር ለመመለስ እምቢ አሉ” ወይም “የሚያታሉሏቸውን ሰዎች ወደዱ” (ረቂቅ ስሞች እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ የሚናገረውን መልእክት ለኤርምያስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች ውስጥ “እነርሱ” እና “ለእነርሱ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት የይሁዳ ሕዝብን ነው፡፡
እነዚህ ሁለት ነገሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ የተደጋገሙት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ( ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“ትክክለኛውን ነገር አይሉም”
“ክፋት” የሚለው ረቂቅ ስም “ክፉ” የሚለውን ቅጽል በመጠቀም መተርጎም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ በመሆኑ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አመልካች መረጃ የሚያሳየው ይህ ጥያቄ የይሁዳ ሕዝብ ሊጠይቀው የሚገባ እንደነበር ነው፡፡ ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ክፉ ስራ ሰርቻለሁ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ እና መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“በራሳቸው መንገድ ይሄዳሉ”
ሕዝቡ የራሳቸውን መንገድ ለመከተል የነበራቸው ጉጉት ወደ ጦርነት ለመሮጥ ከተዘጋጀ ፈረስ ጉጉት ጋር ተነጻጽሯል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ወንድ ጎልማሳ ፈረስ
ይህ አመልካች መረጃ የሚያሳየው እንደነዚህ የመሳሰሉ አእዋፍ የሚሰደዱበትን ማለትም በተለያዩ የዓመቱ ወቅት ምግብ ለመፈለግና ለመባዛት ከአንድ ስፍራ ወደ ሌላ ስፍራ የሚጓዙበትን ትክክለኛ ጊዜ እንደሚያውቁ ነው፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ በሙሉ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ የሚሰደዱ የተለያዩ ዓይነት አእዋፍ ናቸው፡፡ (የማይታወቁ ነገሮችን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አመልካች መረጃ የሚያሳየው ሕዝቡ በተፈጥሮ የእግዚአብሔርን ስርዓት ማወቅ እንደነበረባቸው ነው፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስደት” የሚለው ረቂቅ ስም “ተሰደዱ” በሚለው ግስ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ይሰደዳሉ” ወይም “ከአንድ ክልል ወደ ሌላ ክልል ይበርራሉ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ የሚናገረውን መልእክት ለኤርምያስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የሚጠይቀው የይሁዳ ሕዝብ ምን እየተናገሩ እንደነበር እንዲያስቡ ለማድረግ ነው፡፡ ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ ጥበበኞች እንደሆናችሁ ታስባላችሁ ምክንያቱም የእግዚአብሔር ሕግ ከእናንተ ጋር በመኖሩ ነው፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“እናንተ” የሚለው የይሁዳ ሕዝብን ይወክላል፡፡
እነዚህ ቃላቶች አድማጩ ለሚቀጥለው መልእክቶች የቅርብ ትኩረት እንዲሰጥ የሚናገር ነው፡፡
እስክርቢቶ ጸሐፊዎች የሚጽፉአቸውን ቃላት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጸሐፊዎቻችሁ የሚጽፉአቸው የሐሰት ነገሮች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ሐሰተኛ ሃሳቦች ለእናንተ ሰጥተዋል”
ይህ ምጸት ነው ምክንያቱም ጥበበኞች ሰዎች ሁልጊዜ ስለ ጥበባቸው ይከበራሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ጥበበኞች እንደሆኑ የሚያስቡ ሰዎች ሃፍረት ይሰማቸዋል” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ፈርተዋል ወይም ተርበድብደዋል
“ትኩረት ስጡ!
ይህ ጥያቄ አሉታዊ መልስ ይጠብቃል፤ ዓላማውም አድማጮቹ የእግዚአብሔርን ቃል ተቃውመው እያሉ እነርሱ ጥበብ ብለው የሚናገሩት በእርግትም ጠቃሚነቱ ምን ያህል ትንሽ እንደሆነ እንዲያስቡት ለመማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ጥበብ ነው ብለው የሚያስቡት ነገር ምንም መልካም ነገር አይሰራላቸውም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን በኤርምያስ 6:13 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልክት᎓᎓
“ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ” የሚለው ሀረግ የይሁዳ ሕዝብ በሙሉ ያለ ምንም የማንነትና የኑሮ ደረጃ ልዩነት “ሁሉ” በሚለው ቃል ውስጥ መካተታቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ምክንያቱም ስልጣን ያላቸው፣ ስልጣን የሌላቸውና ሌሎቹንም እያንዳንዳቸውን ጨምሮ ሁሉም ስስታሞች ናቸው” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከፍተኛ ስፍራ የሌላቸውና በሰው እይታ ግምት ውስጥ የማይገቡ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ዝቅተኛ ስልጣን ያላቸው” (የስም ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከፍተኛ ስፍራ ያላቸውንና በሰው ዘንድ ከፍተኛ ግምት የሚሰጣቸውን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከፍተኛ ስልጣን ያላቸው ሰዎች” ወይም “ከፍተኛ ኃይል ያላቸው ሰዎች” (የስም ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
“የይሁዳ ሕዝብ በሙሉ”
“ጥቅም” የሚለው ረቂቅ ስም “የበለጠ ገንዘብ ማግኘት” ወይም “የበለጠ ቁሳቁስ ለማግኘት” በሚሉት ሀረጎች ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሰዎች ውሸት በመናገር ብዙ ገንዘብ ያገኛሉ” ወይም “ብዙ ቁሳቁስ ለማግኘት በብርቱ ይፈልጋሉ፣ እነዚህን ለማግኘት ደግሞ ሰዎችን ያታልላሉ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁሉም ሰዎችን ያታልላሉ” ወይም “ሁሉም ውሸታሞች ናቸው”
እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ የሚናገረውን መልእክት ለኤርምያስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች “እነርሱ”፣ የእነርሱ” እና ለእነርሱ” የሚሉት ቃላት የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ቁስል ከኃጢአታቸው የተነሳ የሚገጥማቸውን ችግር የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሕዝቤ ችግር ቀለል እንደሆነ ያስባሉ” ወይም 2) ቁስል የሕዝቡን ኃጢአት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሕዝቤ ኃጢአት እንደ ትንሽ ቁስል ቀላል እንደሆነ ያስባሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ጥቂት” የሚለው ቃል ቁስል ቀላል እንደሆነና ብዙ አስቸጋሪ እንዳልሆነ አድርገው በማየት ተገቢ እንክብካቤ አለመስጠትን ይወክላል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“‘ሁሉም ደህና ነው፣ ሁሉም ደህና ነው’ ይላሉ፣ ነገር ግን ደህና አይደለም”
እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ሕዝቡ በኃጢአታቸው ባለማፈራቸው ምክንያት ቁጣውን ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም አስደንጋጭ ኃጢአት ሰርተዋል፣ ነገር ግን ምንም አያፍሩም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ፊታቸው እንኳ ፈጽሞ አልቀላም፡፡” ሰው ሲያፍር ብዙ ጊዜ ፊቱ ይቀላል፡፡
እዚህ ላይ “ይወድቃሉ” የሚለው ይገደላሉ የሚለውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተገደሉት ከሌሎቹ ጋር አብረው አንድ ላይ ይገደላሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይዋረዳሉ” የሚለው መጥፋትን ይወክላል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በምቀጣቸው ጊዜ አጠፋቸዋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቅጠሉ ይደርቃል”
እዚህ ላይ የመጀመርያው ጽሑፍ ትርጉም ምን እንደሆነ እርግጠኛ መሆን አይቻልም፡፡
የይሁዳ ሕዝብ በሚቀጡበት ጊዜ ምን እንደሚሉ ለእኛ በመንገር እግዚአብሔር መልእክቱን ቀጥሏል፡፡
“እኛ”፣ “ለእኛ” እና “የእኛ” የሚሉት ቃላት የይሁዳ ሕዝብን ያመለክታሉ፡፡
ይህ ጥያቄ የተጠየቀው የድርጊት እርምጃን ለማነሳሳት ነው፡፡ ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እዚህ መቆየት የለብንም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
`የተመሸጉ ከተሞች” ከፍተኛ የግንብ አጥር እና ጠንካራ ከለላ የነበራቸው ከተሞች ናቸው፡፡ እነዚህ ተመሳሳይ ሀረጎች በኤርምያስ 4:5 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸቸው ተመልከት፡፡
እዚህ ላይ “ድምጻችንንም እናጠፋለን”የሚለው መሞት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እዚያ እንሙት” ወይም “በዚያ እንዲገድሉን ጠላቶቻችንን እንጠብቅ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እንድንጠፋ” የሚለው የሞት ፍርድ እንደተላለፈባቸው የሚያሳይ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር አምላካችን የሞት ፍርድ ስላስተላለፈብን” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ ያስተላለፈውን ፍርድ የሚያሳይ ፈሊጥ ነው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ነገር ግን አንድም መልካም ነገር አይሆንም”
“ነገር ግን አስተውሉ”
እግዚአብሔር በይሁዳ ላይ ስለሚመጣው ቅጣት መልእክቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች ውስጥ “የእርሱ” እና “እነርሱ” የሚሉት ቃላት የይሁዳ ጠላቶችን ያመለክታል፡፡
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የፈረሶቹን ፉርፉርታ የዳን ሕዝብ ሰምተውታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ፈረስ በአፍንጫው የሚያሰማው ከፍ ያለ ድምጽ
ጎልማሳ ወንዶች ፈረሶች
ይህ ግነት ሲሆን የይሁዳ ሕዝብ በፍርሃት ለመንቀጥቀጣቸው ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- የምድሪቱ ሕዝቦች በሙሉ በፍርሃት ተንቀጠቀጡ” (ግነት/ግነታዊ ቋንቋ እና ጅምላ ፍረጃ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የጠላትን ጠንካራ ፈረሶች ድምጽ በሰሙ ጊዜ”
ፈረስነየሚያሰማው ድምጽ
እዚህ ላይ “ይውጡአችኋል” የሚለው ቃል መብላት ማት ነው፡፡ ይህ ጠላቶች እንዴት እንደሚመጡና ምድሪቱንና በእርሷ የሚኖሩትን ሰዎች እንደሚያጠፉ የሚያሳይ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ይመጡነና ያጠፉአችኋል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“አሁን አስተውሉ”
እባቦቹና እፉኝቶቹ የጠላትን ወታደር ይወክላሉ፣ መንከሳቸው ደግሞ የጠላትን ጥቃት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በመካከላችሁ ከቁጥጥራችሁ በላይ የሆኑ የጠላት ወታደሮችን እልካለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ አስማት ማድረግ የሚለው ሀረግ እባቦችን ለመቆጣጠር መዘመር ወይም ሙዚቃ ማሰማት ነው፡፡
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስና እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ ንግግር ያደርጋሉ፡፡
እዚህ ላይ “የእኔ” የሚለው ኤርምያስን ያመለክታል፡፡ የመጀመርያው የተጻፈበት ሃሳብ ግልጽ አይደለም ስለዚህ በዘመኑ ባሉት ትርጉሞች በተለያዩ መንገዶች ተተርጉሟል፡፡
ይህ ቃል የኤርምያስን ጥልቅ ሃዘን ለመግለጽ ጥቅም ላይ የዋለ ግነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም ታላቅ” ነው፡፡ (ግነት/ግነታዊ ቋንቋ እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ኤርምያስን የሚወክል ሲሆን እርሱ የተሰማውን ነገርና ስሜቱን አጽንዖት የሚሰጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በጥልቅ የውስጥ ማንነቴ ሕመም ይሰማኛል” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከዚህ ቀጥሎ ለሚነገረው ነገር አንባቢው ትኩረት እንዲሰጥ የሚያነቃ ነው፡፡ “ትኩረት ስጥ”
ኤርምያስ ለሴት ልጅ የሚገባውን ዓይነት ፍቅሩን ለይሁዳ ሕዝብ በሚያሳይበት መንገድ ስለ እነርሱ ይናገራል፡፡ ይህንን በኤርምያስ 4፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔ ውድ ሕዝቤ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ከግዞት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከግዞት ከሩቅ አገር” ወይም 2) ከይሁዳ ምድር በሙሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምድራችን ዙርያ ሁሉ”
እነዚህ ሁለት ጥያቄዎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ የይሁዳ ሕዝብ እግዚአብ|ሔር ለምን እነርሱን እንዳላዳናቸው ግራ እንደተጋቡ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር በጽዮን ንጉስ ከሆነ ለምን እርሱ እኛን አላዳነንም?” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ እና መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔን” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ ይህ ጥያቄ በዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እኔ እንዳድናቸው የሚፈልጉ ከሆነ በተቀረጹ ምስሎቻቸው እኔን ሊያስቆጡኝ አይገባም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ )
ኤርምያስ ስለ ይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
“እኛ” የሚለው ቃል የይሁዳ ሕዝብን ያመለክታል፡፡ “እኔ” እና “የእኔ” የሚሉት ቃላት ኤርምያስን ያመለክታሉ፡፡
“የመከር ጊዜ አልፎአል”
ኤርምያስ የይሁዳ ሕዝብ የሚናገሩትን ያስተላልፋል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን እግዚአብሔር እኛን አላዳነንም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ዓረፍተ ሃሳቦች አጽንዖት ለመስጠት ከአንድ በላይ መንገድ በመጠቀም ተመሳሳይ ሃሳብ ይገልጻሉ፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥያቄዎች የጠጠየቁት የይሁዳ ሕዝብ እንዳልዳኑ ዋናውን ነጥብ ለማስተላለፍ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በገለዓድ መድኃኒት አለ፣ በዚያ ሐኪሞች አሉ፣ ስለዚህ የውድ ሕዝቤ ፈውስ ለምን እንደማይከናወን ንገሩኝ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔርና ኤርምያስ ስለ ይሁዳ ሕዝብ መነጋገር ቀጥለዋል፡፡
ይህን የሚናገረው ኤርምያስ ነው፡፡ እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ኤርምያሰ ምን ያህል እያለቀሰ እንደሆነ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የበለጠ እንባ ማፍሰስ ብችል እመኝ ነበር” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቀን” እና “ሌሊት” የሚሉትን በመጥቀስ ይህ ሀረግ ሁልጊዜ የሚል ትርጉም ይኖረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜ” ወይም “ያለማቋረጥ” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ሲናገር እንደ ሴት ልጅ በመግለጽ ለእነርሱ ያለውን ጥልቅ ፍቅር ያሳያል፡፡ እዚህ ላይ ኤርምያስ እግዚብሔር የተጠቀመበትን ተመሳሳይ ሀረግ ሕዝቡን ለመግለጽ ይጠቀማል፡፡ ይህንን በኤርምያስ 4፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- የእግዚአብሔር ሴት ልጅ የመሰሉትን ሕዝቤ” ወይም “ውድ ሕዝቤ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላት የገደላቸው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ ሰው ቢሰጠኝ ኖሮ እመኝ ነበር፡፡” አሁንም የሚናገረው ኤርምያስ ነው፡፡
ይህ የሚወክለው በምድረ በዳ ለሚጓዙ ሰዎች ከጉዞአቸው ቆመው ሌሊቱን ተኝተው የሚያሳልፉበትን ሕንጻ ነው፡፡
“ሕዝቤን ተውኋቸው”
“ሌሎች ሰዎችን የሚያታልሉ የሰዎች ስብስብ”
“ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው” የሚለውን በኤርምያስ 1:8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ውሸትን መናገር በክፉዎች ምላስ እንደሚሰራ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ በተጨማሪ የተነገረ ውሸት ወደኋላ መመለስ ስለማይቻል ውሸትን መናገር ቀስትን እንደ መወርወር ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ቀስትን የሚጠቀሙ ሰዎች የቀስቱን ገመድ ለማሰር ቀስታቸውን መያዝ አለባቸው፣ ስለዚህ እዚህ ላይ ውሸታሞች ምላሳቸውን በመጠቀም ምላሳቸውን እንደሚገትሩ ተደርገው ተጠቅሰዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውሸታቸው በምላሳቸው እንደሚወረወር ቀስት ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በምድር የበረቱት ለእግዚአብሔር ታማኞች በመሆናቸው ምክንያት አይደለም፣ እነርሱ ክፉዎች ናቸውና” እና “ይህ ማለት ሕዝቡ ለእግዚአብሔር ታማኞች አይደሉም ማለት ነው፣ ነገር ግን እንዲያውም እነርሱ ክፉዎች ናቸውና ኃይላቸውን ያገኙት በክፋታቸው ነው” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
አንድን ክፉ ተግባር ከሌላው ክፉ ተግባር ቀጥሎ ስለመፈጸም ሲናገር ክፉ አድራጊዎች ከአንድ ድርጊት ወደ ሌላ ድርጊት እንደሚሄዱ ተደርጎ ተገልጦአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ነገሮችን በማድረግ ቀጥለዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ ከኤርምያስ ጋር መነጋሩን ቀጥሏል፡፡
“እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የይሁዳን ሕዝብ ነው፡፡
“አብረዋችሁ ያሉትን እስራኤላውያንን ከማመን ተጠንቀቁ፣ የራሳችሁን ወንድም ቢሆንም አትመኑ”
እዚህ ላይ “ይመላለሳል” የሚለው ፈሊጥ ሲሆን መኖርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እያንዳንዱ ጎረቤት አንዱ ሌላውን ያማል” ወይም “እያንዳንዱ ጎረቤት ሐሜተኛ ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁሉም ሰዎች እርስ በርሳቸው ያፌዛሉ፣ እውነትን ደግሞ አይናገሩም”
እዚህ ላይ ለንግግራቸው አጽንዖት ለመስጠት ሲባል ሰዎች “በምላሶቻቸው” ተወክለዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ሐሰተኛ ነገሮችን ያስተምራሉ” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ብዙ ኃጢአት በማድረግ ደክመዋል”
እግዚአብሔር በውሸታሞች መካከል መኖር በሽንገላ መካከል መኖር እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መኖርያችሁ በውሸታሞች መኖርያ መካል ነው” ወይም “እናንተ የምትኖሩት በውሸታሞች መካከል ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነዚህን ሁሉ ውሸቶች በመናገር”
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ይህን ቃል የተጠቀመው የኤርምያስን ትኩረት ቀጥሎ ወደሚናገረው ንግግር ለመሳብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አድምጥ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሕዝቡን ስለመፈተንና ክፉ መንገዳቸውን ፊት ለፊት ስለመጋፈጥ ሲናገር እነርሱ ብረት እንደሆኑና እርሱ የብረቱን ቆሻሻ ለማስወገድ ብረቱን በማቅለጫ እንደሚያቀልጠው አድርጎ ገልጾታል፡፡ ( ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የተጠቀመው ከሰሩት ስራ የተነሳ ሕዝቡን ሊጋፈጥ የሚያስፈልገው በዚህ መንገድ እንደሆነ ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዐረፍተ ሃሳብ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሰሩት ስራ የተነሳ ከሕዝቤ ጋር መጋፈጥ የሚገባኝ እንደዚህ ነው” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን የሚናገረው ሰዎች በሚናገሩት ንግግር ሌሎች ሰዎችን በጣም ሲለሚጎዱ የሰዎች ምላሶቻቸው የተሳሉ ቀስቶች እንደሆኑ ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ እዚህ ላይ ንግግራቸው “በምላሶቻቸው” ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቃላቶቻቸው ሌሎች ሰዎችን እንደሚጎዱ እንደተሳሉ ቀስቶች ናቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የሰዎች ንግግር “በአንደበቶቻቸው” ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከባልንጀሮቻቸው ጋር ሰላም እንፈልጋለን እያሉ ይናገራሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የሰዎች ፍላጎት “በልባቸው” ተወክሏል፡፡ አደን ወጥቶ ለመብላት የሚፈልገውን ለማጥቃት እንደሚያደፍጥና እንደሚጠብቅ እንስሳ እንደዚሁ እነርሱም ባልንጀሮቻቸውን ለመጉዳት የሚፈልጉ እንደሆኑ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን እነርሱ የሚፈልጉት ነገር ባልንጀሮቻቸውን ማጥፋት ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እነዚህን መልስ የማይሰጥባቸውን ጥያቄዎች የተጠቀመው እነርሱ የሰሯቸው ነገሮች በጣም መጥፎ ከመሆናቸው የተነሳ በእነርሱ ላይ ምህረት እንደማይኖረውና እነርሱን ከመቅጣት ራሱን እንደማያስቆም አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ እነዚህን ተመሳሳይ ቃላት በኤርምያስ 5፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እነዚህን ነገሮች ከማድረጋቸው የተነሳ እኔ እቀጣቸዋለሁ … እኔ ራሴ በእርግጠኝነት በእነርሱ ላይ እበቀላለሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ በቁጥር 12 ኤርምያስ አስተያየት ይሰጣል፡፡
የሞተች ሰው እንደሆነች በማሰብ እንደዚሁ እግዚአብሔር ለእስራኤል ምድር ያለቅሳል፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት እና ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ የቀብር ልቅሶ አለቅሳለሁ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እንስሳት ሳር የሚግጡበት የግጦሽ ስፍራ”
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምክንያቱም ሰው ማሰማሪያዎቹንና የግጦሽ መሬቱን አቃጥሎአቸዋልና” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“በዚያ ስፍራ አንድም ሰው የከብት ድምጽ አይሰማም”
“ቀበሮዎች የሚደበቁበት ስፍራ፡፡” ቀበሮዎች እጅግ በጣም ኃይለኛ የዱር ውሾች ናቸው፡፡
“አንድም ሰው የማይገኝበት ስፍራ”
እግዚአብሔር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ የተናገራቸውን ነገሮች መረዳት የሚችል ሰው በጣም ጥበበኛ ሰው ብቻ እንደሆነ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህን ነገሮች መረዳት የሚችሉ በጣም ጥበበኛ የሆኑ ሰዎች ብቻ ናቸው፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የተጠቀመው እነዚህን ነገሮች መናገር የሚችሉት እርሱ የተናገራቸው ሰዎች ብቻ እንደሆኑ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህን ነገሮች ለሌሎች ማብራራት የሚችሉት ከእግዚአብሔር የተማሩ ብቻ ናቸው” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የእግዚአብሔር ንግግር በእርሱ “አፍ” ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የተጠቀመው ምድሪቱ ለምን እንደጠፋች ማብራራት የሚችለው ጥበበኛ ሰው ብቻ እንደሆነ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው እንዳያልፍባት ምድሪቱ ለምን እንደጠፋች እና ወና እንደሆነች ማብራራት የሚችለው ጥበበኛ ሰው ብቻ ነው፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ )
ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ “ጠፋች” እና “ወና ሆነች” የሚሉት ሁለቱም ምድሪቱ ወና እንደሆነች የሚያብራሩ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምድሪቱ ወና ሆናለች” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
“እነዚህ ነገሮች ይሆናሉ ምክንያቱም”
እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ሕጉን አለመታዘዝ ሲናገር ከሕጉ ርቀው እንደሄዱ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕጌን ትተውታል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የእግዚአብሔር “ድምጽ” እርሱ የተናገረውን ነገር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ለእነርሱ ለነገርኋቸው ነገሮች ምንም ትኩረት አልሰጡም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መሄድ” ፈሊጥ ሲሆን “መኖርን” የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወይም እኔ እንዲኖሩ በነገርኋቸው መንገድ አልኖሩም” ( ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የሕዝቡ “እልከኛ ልቦች” እልከኛ ፍላጎታቸውንና እልከኛ ፈቃዳቸውን ይወክላል፡፡ እዚህ ላይ “መሄድ” መኖርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እልከኞች ነበሩና ሊኖሩ በሚፈልጉት መንገድ ኖሩ” (ምትክ ስም እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“በኣልን አመለኩ”
እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ኤርምያስ ከእግዚአብሔር የመጣውን በጣም አስፈላጊ መልእክት ለማስተዋወቅ ብዙ ጊዜ እነዚህን ቃላት ይጠቀማል፡፡ ይህን በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
እግዚአብሔር ይህን ቃል የተጠቀመው ከዚህ ቀጥሎ ለሚናገረው ነገር የሰዎችን ትኩረት ለመሳብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አዳምጡ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም መራራ ጣዕም ያለው ተክል
“ከዚያም እኔ ይህን ምድር እንዲለቁና በብዙ የተለያዩ አገሮች እንዲኖሩ አስገድዳቸዋለሁ”
ግልጽ የሆነ ግስ መጠቀም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ወይም የእነርሱ አባቶች አያውቁም” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሰይፍ” የሚለው ቃል የጠላትን ጦር ሰራዊት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱን እንዲዋጉአቸው ወታደራዊ ሰራዊት እልክባቸዋለሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ሕዝቡን ጠላቶቻቸው እንዲያጠፉአቸው ለማድረጉ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- እኔ ጠላቶቻቸው ሙሉ በሙሉ እንዲያጠፉአቸወ አድርጌአለሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ ለሚመጣው ለምድሪቱ ጥፋት እንዲያለቅሱ ይነግራቸዋል፡፡
ኤርምያስ ከእግዚአብሔር የመጣውን በጣም አስፈላጊ መልእክት ለማስተዋወቅ ብዙ ጊዜ እነዚህን ቃላት ይጠቀማል፡፡ ይህን በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እነዚህ ሀረጎች የቀብር አልቃሾች እንዲያመጡ ሊጠሩአቸው እንደሚገባ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰለጠኑ አልቃሽ ሴቶች ፈልጋችሁ አግኙና እነዚህን ሴቶች ወደዚህ አምጡአቸው” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
“በቀብር ላይ ሙሾ የሚያወጡ የሰለጠኑ አልቃሽ ሴቶች ጥሩ”
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዲመጡ ለሴቶቹ ንገሯቸው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰው ላኩ” የሚለው ሀረግ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ “የልቅሶ ሙሾ በማውረድ የሰለጠኑ ሴቶችን ለማግኘት ሰዎችን ላኩ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
x
እዚህ ላይ እግዚአብሔር የሚናገረው እርሱ ምድሪቱን ሲያጠፋ ወደፊት የይሁዳ ሕዝብ የሚናገረውን ነው፡፡
ይህ የጽዮን ሕዝብ ከፍ ባለ ድምጽ ማልቀሱን የሚያመለክት ሲሆን በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጽዮን ሕዝብ ከፍ ባለ ድምጽ ያለቅሳሉ፣ እንዲህ እያሉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ምድሪቱ በምትጠፋበት ጊዜ የይሁዳ ሕዝብ ወደፊት የሚናገረውን እግዚአብሔር ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ በጣም ተበሳጭተናል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“እፍረታችን እጅግ ታላቅ ነው፣ ምክንያቱም ጠላቶች ቤቶቻችንን አፍርሰውታል የእስራኤልን ምድር ደግሞ ለቅቀን መውጣት አለብን”
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ እግዚአብሔር ቃሉን እንዲያደምጡ ለሰጠው ትእዛዝ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ በሁለተኛው ሀረግ የእግዚብሔ “አፍ” ለራሱ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረውን አድምጡ፡፡ ለቃሉ ትኩረት ስጡ” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ግልጽ የሆነ ግስ መጠቀም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእያንዳንዱ የጎረቤት ሴቶች የቀብር ልቅሶውን አስተምሩአቸው” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር የሚናገረው እርሱ ምድሪቱን ሲያጠፋ ወደፊት የይሁዳ ሕዝብ የሚናገረውን ነው፡፡
የይሁዳ ሕዝብ ለወደፊት ሞትን በመስኮት ዘልሎ በመግባት በቤት ውስጥ ያሉትን ሰዎች ለማጥቃትና በቤተ መንግሰት፣ በመንገዶችና በከተማ አደባባዮች ያሉትን ሰዎች ከሚያጠቃ ሰው ጋር ያነጻጽሩታል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ነገስታት የሚኖሩበት በጣም የሚያምሩ ቤቶች፡፡ ሞት በተመሳሳይ መልኩ ወደ ባለጠጎችና ድሆች ይመጣል፡፡
የገበያ ስፍራዎች
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ የሰው ሬሳ እጅግ በጣም ብዙ መሆኑን አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰዎች ሬሳ በየቦታው ይወድቃል” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ሰውነታቸውን በእርሻ ላይ ከሚወድቀው ጉድፍ ጋር በማነጻጸር የሚሞተውን በጣም ብዙ ቁጥር ያለውን ሕዝብ ይገልጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእንስሳት አዛባ በየሜዳው እንደሚወድቅ እንደዚሁ የሰዎች ሬሳ በየቦታው ይወድቃል” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰውነታቸውን ከአጫጆች በኋላ ከሚቀረው ቃርሚያ ጋር በማነጻጸር የሚሞተውን በጣም ብዙ ቁጥር ያለውን ሕዝብ ይገልጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገበሬዎች ሰብላቸውን ካጨዱ በኋላ በየቦታው ወድቆ እንደሚቀር ቃርሚያ” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሞቱትን ሰዎች ሬሳ ለመሰብሰብ አንድም ሰው አይኖርም”
እነዚህ የእግዚአብሔር ቃላት ናቸው፡፡
“ጠቢብ ጥበበኛ ስለሆነ በጥበቡ ሊመካ አይገባውም”
ግልጽ የሆነ ግስ መጠቀም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወይም ጦረኛ በኃይሉ ይመካ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሀብታም ሰው ሀብታም ስለሆነ በሃብቱ አይመካ”
“እኔ ማን እንደሆንሁ በማስተዋሉና እኔን በማወቁ፡፡” እነዚህ ሁለቱም ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እግዚአብሔር ማን እንደሆነ ያወቁና እርሱ ማን እንደሆነ ያስተዋሉ ሰዎችን አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የእግዚአብሔር ቃላት ናቸው፡፡
እግዚአብሔር እዚህ ላይ ይህን ቃል የተጠቀመው ከዚህ ክፍል ቀጥሎ የሚናገረውን ንግግር ሰዎች ትኩረት እንዲሰጡት ለማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አድምጡ” ወይም “በእርግጥ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጊዜ ይኖራል” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በስጋቸው በመገረዝ ወደ እግዚአብሔር ቃል ኪዳን የገቡትን ነገር ግን የእርሱን ሕግ በመከተል ውስጣዊ ማንነታቸውን ያልለወጡ የእስራኤልን ሕዝብ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውጫዊ ሰውነታቸውን በመገረዝ የለወጡ ነገር ግን ውስጣዊ ማንነታቸውን ያልለወጡ ሕዝብ በሙሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት የሚያመለክተው የአሕዛብ ጣዖት ለማክበር ሲሉ ጸጉራቸውን በአጭሩ የሚቆረጡ ሕዝቦችን ነው፡፡ አንዳንድ አዳዲስ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይህን የዕብራይስጥ አገላለጽ “በምድረ በዳ ጫፍ ላይ የሚኖሩ ሕዝቦች በሙሉ” ብለው ተርጉመውታል፡፡
እዚህ ላይ “ሕዝቦች” የሚለው ቃል በእነዚህ ስፍራዎች የሚኖሩትን ሕዝቦች ነው፡፡ ያልተገረዙ እንግዳ ሰዎች በእግዚአብሔር ኪዳን ውስጥ ያልተካተቱ ለመሆናቸው ምልክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእነዚህ መንግስታት ሕዝቦች በመገረዝ ወደ እግዚአብሔር ኪዳን አልገቡም” (ምትክ ስም እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ልብ” የሰውን ፈቃድና ፍላጎት ይወክላል፡፡ “ያልተገረዘ ልብ” እግዚአብሔርንና ሕጉን የማይከተል ሰው ባህርይ ይወክላል፡፡ ከዚህ በተጨማሩ የእስራኤል “ቤት” የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤልን ሕዝብ በሙሉ የተገረዙት በውጫዊው ሰውነታቸው ብቻ ነው፣ ልባቸው ግን አልተለወጠም” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚብሔር ለይሁዳ ሕዝብ እንደዚሁም ለግብጽ፣ ኤዶም፣ አሞን፣ ሞአብ እና ለሁሉም ሕዝቦች እንደሚቀጡ አሳስቦአቸዋል፡፡
“መልእክቱን ስሙ”
እዚህ ላይ “የእስራኤል ቤት” የሚለው የእስራኤልን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ሌሎች ሕዝቦች እንደሚያደርጉት እናንተ አታድርጉ”
መጨነቅ ወይም መሸበር
“በሰማይ በምታዩት እንግዳ ነገሮች”
እዚህ ላይ “አሕዛብ” የሚለው በውስጣቸው የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አሕዛብ በሰማይ የተመለከቱአቸውን እንግዳ ነገሮች ይፈራሉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የአህዛብን መንገድ እንዳይማሩና በሰማይ በሚከናወኑ ነገሮች እንዳይጨነቁ አሳስቦአቸዋል፡፡
በስራው ባለሞያ የሆነ ሰው
የወፎች ማስፈራርያ ወፎችን ለማስፈራራት በሰው ምስል የተሰራ ነገር ሲሆን ወፎች እህል እንዳይበሉ እነርሱን ይከላከላል፡፡ እዚህ ላይ እግዚአብሔር ጣዖቶችን በእርሻ መሃል ከሚቆም የወፎች ማስፈራርያ ጋር ያነጻጽረዋል ምክንያቱም እነርሱ ምንም ነገር ለማድረግ ችሎታ ስለሌላቸው ነው፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ረጅም፣ አረንጓዴ ቅርፊትና ውስጡ ነጭ አካል ያለው ብዙ ውኃ የሚይዝ አትክልት ነው
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ሊሸከሙአቸው ያስፈልጋቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ስለ ጣዖት አምልኮ እየተናገረ ነው፡፡
እዚህ ላይ የእግዚብሔር “ስም” ራሱንና ዝናውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ በጣም ኃያል ነህ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የሚጠይቀው ማንኛውም ሰው እግዚአብሔርን ሊፈራ እንደሚገባው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ እዚህ ላይ ኤርምያስ እግዚአብሔርን “የሕዛብ ንጉስ” እንደሆነ በግልጽ አስቀምጦታል፡፡ ይህ ጥያቄ በዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የአሕዛብ ንጉሥ ሆይ፥ እያንዳንዱ ሰው ሊፈራህ ይገባል፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“አንተ ለራስህ ያዘጋጀኸው ነው”
“ጅሎች” እና “ሞኞች” የሚሉት ቃላት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ሕዝቡ እነዚህን ጣዖቶች በማምለካቸው ምን ያህል ሞኞች እንደሆኑ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ሁሉም ጅሎች ናቸው፣ ደቀ መዛሙርት ናቸው” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“የእንጨት ቁራጭ ከሆነው ከጣዖት ለመማር ይሞክራሉ”
ብርና ወርቅ የሚወጣባቸው ስፍራዎች ናቸው (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላ፡፡ በተጨማሪ አንጥረኛዎቹ እዚህ ላይ “በእጃቸው” ተወክለዋል ምክንያቱም ስራቸውን የሚሰሩት በእጃቸው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰለጠኑ ባለሞያና አንጥረኛ የሰሩት ወርቅ ከአፌዝ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“የሰለጠኑ አናጺዎች”
ማንኛውምንም ወርቅ ያልሆነውን ነገር ለመለየት ወርቅን የሚያቀልጡ ሰዎች
“ሰዎች ጣዖቶችን ሰማያዊና ቀይ ግምጃ ያለብሱአቸዋል”
ይህ የሚናገረው ለእግዚአብሔር ቁጣ ስሜታዊ ምላሽ በመስጠት መሬት ስለመንቀጥቀጥዋ ነው፣ በእርግጥ ይህ የሚሆነው እግዚአብሔር ምድር እንድትንቀጠቀጥ ሲያደርጋ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ በሚቆጣበት ጊዜ ምድር ትንቀጠቀጣለች” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“መናወጥ”
እግዚአብሔር ለኤርምያስ እየተናገረው ነው፡፡
“እናንተ” የሚለው ቃል እስራኤላውያንን ይወክላል፣ “እነርሱን” የሚለው ደግሞ የሌሎች መንግስታት ሕዝቦችን ይወክላል፡፡
ይህ ጣዖቶቹ እንደሞቱ ተቆጥረው ስለ መጥፋታቸውና ጠቃሚነታቸውን ስለ ማጣታቸው ይናገራል፡፡ ይህ እነርሱ ኃይል እንደሌላቸው አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከምድር ይጠፋሉ” ( ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እርሱ እንደዘረጋው እንደ ትልቅ አንሶላ እግዚአብሔር ሰማያትን እንደፈጠረ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰማጣትን ፈጠረ” ወይም “ሰማይን ፈጠረ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ለንግግሩ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር “በድምጹ” ተወክሏል፡፡ “ውሆች” እንዲናወጡ የሚለው ሀረግ ታላቅ ጩኸት ያለውን ማዕበል ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእርሱ ድምጽ በሰማይ ማዕበል ይፈጥራል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እርሱ ጉም ወደ ላይ እንዲተንንና ደመና እንዲፈጠር ያደረርጋል ማለት ነው፡፡ “ከምድርም ዳር” የሚለው ሀረግ ምድርን ሁሉ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ በማንኛውም የምድሪቱ ክፍል ሁሉ ደመና እንዲፈጠር ያደርጋል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ነፋሳትን እንዲነፍሱ ስለማድረጉ ሲናገር ነፋሱ በግምጃ ቤት እንደተቀመጠና እርሱ ሲፈልግ እንደሚወጣ ተደጎ ተገልጦአል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የተለያዩ ቁሳቁሶች የሚቀመጡበት ሕንጻ
“እውቀት የለውም” ወይም “አያውቅም”
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእያንዳንዱ አንጥረኛ ጣዖት አሳፍሮታል” ወይም ““የእያንዳንዱ አንጥረኛ በተመለከተ ጣዖቱ አሳፍሮታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስለ ጣዖቶቹ የመጨረሻ ጥፋት ይናራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እነርሱን የሚያጠፋበት ጊዜ ይመጣል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ያዕቆብ” የእስራኤልን ሕዝብ ይወክላል፡፡ እግዚአብሔር የእነርሱ “እድል ፈንታ” መሆኑ ፈሊጥ ሲሆን እርሱንያመልኩታል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል እድል ፈንታ” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ የሚያመልኩት” (ምትክ ስም እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሁሉ ነገር ፈጣሪ” ወይም “ሁሉን ነገር የፈጠረ”
ይህ እስራኤል የእግዚአብሔር እንደሆነች የሚናገር ሲሆን እግዚአብሔር በውርስ ያገኛት ነገር እንደሆነች ተደርጎ ተገልጦአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤልም ነገድ የእግዚአብሔር ናት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ንብረትሽን ሰብስቢ”
“ከተማሽ በጠላቶችሽ ጦር ሰራዊት የተከበበ” ወይም “የጠላቶችሽ ጦር ሰራዊት ከተማሽን ከብቦ ሳለ በከተማሽ ውስጥ ስትኖሪ የነበርሽ”
እግዚአብሔር እዚህ ላይ ይህን ቃል የተጠቀመው ከዚህ ክፍል ቀጥሎ የሚናገረውን ንግግር ሰዎች ትኩረት እንዲሰጡት ለማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አዳምጡ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ሕዝቡ ምድሪቱን ለቅቀው እንዲወጡ እንደሚያደርጋቸው ሲናገር እነርሱ ከእቃ ማስቀመጫ ውስጥ አውጥቶ የሚወረውራቸው እቃዎች እንደሆኑ አድርጎ ገልጦታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በምድሪቱ የሚኖሩትን ሰዎች ያችን ምድር እንዲለቅቁ አደርጋቸዋሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በምድሪቱ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች”
ታላቅ ስቃይ ወይም መከራ
ኤርምያስ እርሱ መላው የእስራኤል ነገድ እንደሆነ አድርጎ ይናራል፡፡ (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ስለ ሕዝቡ ጉዳት ሲናገር በተሰበሩ አጥንቶችና በማይድን ቁስል በአካል እንደተጎዱ አድርጎ ተናግሮታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ ወዮልን! የተሰበረ አጥንትና የማይድን ቁስል እንዳለን ያህል ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ኤርምያስ የእስራኤልን መላውን ነገድ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን ልንሸከመው ይገባናል” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ኤርምያስ ጠላት ከተማቸውን ስለማፍረሱ ሲናገር ድንኳኑ እንደፈረሰ አድርጎ ተናግሮታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኛ ታላቅ ድንኳን የፈረሰ ያህል ነው፤ ድንኳኑን የሚያያይዙት ገመዶች ተቆርጠዋል” ወይም “ጠላት ከተማችንን ሙሉ በሙሉ አፍርሷታል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቴ ድንኳኔን አፍርሶታል” ወይም “የእኛ ጠላት ድንኳናችንን አፍርሶታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ኤርምያስ የእስራኤልን መላውን ነገድ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኛ ጠላቶች ልጆቻችንን ከእኛ አርቀው ወሰደዋቸዋል” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ልጆቹ ከእንግዲህ ወዲህ አይኖሩም የሚለው ወላጆች ከእንግዲህ ወዲህ እንደገና ሊያዩአቸው እንደማይችሉ ለመግለጥ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእንግዲህ ወዲህ እንደማይኖሩ ዓይነት ነው” ወይም “እነርሱ እንደገና ፈጽሞ አይመለሱም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ኤርምያስ ከተማቸውን እንደገና ለመገንባት አንድም ልጅ እንደማይኖርላቸው ስለ እነርሱ ሲናገር ከተማቸው እንደገና ልትገነባ የሚገባት ድንኳን እንደነበረች አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተማችንን እንደገና ለመገንባት አንድም ሰው አይኖርም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የእስራኤል መሪዎች እረኞች እንደሆኑና የእስራኤል ሕዝብ ደግሞ የበግ መንጋዎች እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሕዝባችን እረኞች ጅሎች ናቸውና … የሕዝባችን መንጎች በሙሉ ተበትነዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእነርሱ ጠላቶቻቸው መንጎቹን በሙሉ በትነዋቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እየመጣ ያለው የጠላት ጦር ሰራዊት የመሬት መንቀጥቀጥ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ “ተመልከቱ!” የሚለው ቃል ፈሊጥ ሲሆን ቀጥሎ ለሚነገረው ነገር የአድማጮችን ትኩረት ለመሳብ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉ፡- “ተመልከቱ! የጠላት ጦር ሰራዊት እየመጣ ነው፣ በሚመጡበት ጊዜ እንደ ታላቅ የመሬት መንቀጥቀጥ ድምጽ ይኖራቸዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ቀበሮዎች እጅግ በጣም ኃይለኛ የዱር ውሾች
ኤርምያስ ለእስራኤል ሕዝብ ይጸልያል፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ይህን ሲል አንድ ሰው በሕይወት ጉዞው በእርሱ ላይ በሚሆኑት በተለያዩ ነገሮች ላይ በበላይነት ራሱ ሊቆጣጠረው አይችልም ለመለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንም ሰው በእርሱ ላይ የሚሆነውን ነገር መቆጣጠር አይችልም፣ ማንም ሰው በሕይወቱ የሚከናወነውን ነገር ራሱ አቅጣጫ ማስያዝ አይችልም” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መንግስታት” የሚለው በውስጣቸው የሚኖሩትን ሕዝብ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በቁጣህ መንግስታትን ቅጣቸው” ወይም “በቁጣህ የሕዝቦችን መንግስታት ቅጣቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱጉም፡-
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን የማያመልኩ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሶስት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እስራኤልን ሙሉ በሙሉ መጥፋት አጽንዖት ጠት ኤርምያስ ይህንን ሃሳብ ሶስት ጊዜ ደጋግሞታል፡፡ ይህ የሚናገረው የእስራኤልን ሕዝብ ስላጠቁት የጠላት ጦር ሰራዊት ሲሆን ጦር ሰራዊቱ የሚበላውን እንስሳ ፈልጎ እንደሚያጠቃና እንደሚበላ ሃይለኛ ተናካሽ እንስሳ ተደርጎ ተገልጦአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ የእስራኤልን ሕዝብ በሃይል አጥቅተውታልና ደግሞም እነርሱን ሙሉ በሙሉ ለማጥፋ በልተዋቸዋልና” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤታቸውን ወና አድርገውታል”
ይህ ፈሊጥ ከእግዚአብሔር የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ ይህን ተመሳሳይ ሀረግ በኤርምያስ 7:1 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ እግዚአብሔር ለኤርምያስ የሰጠው መልእክት ነው፡፡ ስማ አለው፣” ወይም “ይህ እግዚአብሔር ለኤርምያስ የተናገረው መልእክት ነው፡፡ ስማ፣” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“በኢየሩሳሌም ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች”
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ማንኛውንም ሰው እረግማለሁ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን የሚናገረው እስራኤላውያንን ከብረት ማቅለጫ ምድጃ ጋር በማነጻጸር እስራኤላውያን ይኖሩ የነበረውን አስከፊ ሁኔታና ጭቆና ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የግብጽ፡፡ በግብጽ ምድር በእነርሱ የሆነው እጅግ በጣም አስከፊ ነበር፤ ይህ ሁኔታቸው አነርሱ በጣም በጋለ ምድጃ ውስጥ ይኖሩ እንደነበር ያህል ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ብረትን ወደ ፈሳሽ ለመለወጥ ማቅለጥ
“ድምጽ” የሚለው ተናጋሪው በድምጹ ለተናገረው ነገር ምትክ ስም ነው፣ “አድምጡ” የሚለው ደግሞ “ለመታዘዝ” ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የምናገረውን ታዘዙ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ትኩረት የሚሰጠውና በጣም ጠቃሚ
“የዚህ ቃል ኪዳን ውሎች”
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ታዘዙአቸው” (የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ድምጽ” የሚለው ቃል ተናጋሪው በድምጹ ለተናገረው ነገር ምትክ ስም ነው፣ “ስሙ” የሚለው ደግሞ “ለመታዘዝ” ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተናገርሁትን ታዘዙ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መመላለስ” የሚለው አንድ ሰው ለሚኖርበት የኑር ዘይቤ ፈሊጥ ነው፡፡ “ልብ” የሚለው ደግሞ ለሰው ፍላጎትና ስሜት ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እያንዳንዱ ሰው ለመለወጥ ፈቃደኛ አልሆነም፣ ይልቁንም በራሱ ክፉ ፍላጎት ይኖር ነበር” ወይም “እያንዳንዱ ሰው ለመለወጥ ፈቃደኛ አልሆነም፣ ይልቁንም ማድረግ የሚፈልጉትን ክፉ ነገሮች ማድረግ ቀጠሉ” (ፈሊጥ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ስለዚህ እነርሱ እንዲታዘዙት በነገርኋቸው በዚህ ቃል ኪዳን ውስጥ ባሉት እርግማኖች ሁሉ ቀጣኋቸው”
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አድማ አለ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ጉዳት የሚያደርስ ወይም ሕገ ወጥ የሆነ ስራ ለመስራት ያነጣጠረ ምስጢራዊ እቅድ
“በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሕዝቦች”
“ተመለሱ” የሚለው ቃል ፈሊጥ ሲሆን አንድን ነገር ለመስራት እንደገና መጀመር ማት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የቀደሙት አባቶቻቸው የፈጸሙትን ተመሳሳይ ኃጢአት እነርሱም ወደ ማድረግ ተመለሱ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከኋላ ተከተሉ”
“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የእስራኤልን መንግስት ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤል” ወይም “የእስራኤል መንግስት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የይሁዳንና የቢንያምን ልጆች የሚያካትተውን የይሁዳን መንግስት ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይሁዳ” ወይም “የይሁዳ መንግስት” ወይም “የይሁዳ ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል እዚህ ላይ ጥቅም ላይ የዋለው ቀጥሎ የሚናገረውን ንግግር ሰዎች ትኩረት እንዲሰጡት ለማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አዳምጡ” ወይም “ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ”
እዚህ ላይ “የይሁዳ ከተሞች” የሚለው በከተሞቹ ውስጥ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን አማልክቶቻቸው ፈጽሞ ሊያድኗቸው አይችሉም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእነርሱን ቁጥር ያህል”
“በኢየሩሳሌም ውስጥ ያሉ መንገዶች”
“ታላቅ የሃዘን ልቅሶ ልታለቅስ አይገባህም”
እግዚአብሔር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የተጠቀመበት የይሁዳ ሕዝብ በቤተ መቅደሱ ውስጥ ለወደፊት ለመገኘት ምንም ዓይነት መብት እንደሌለው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ወዳጄ፣ እጅግ በጣም ብዙ የክፋት ሃሳብ የነበራት፣ በቤቴ ውስጥ ልትገኝ አይገባትም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
የይሁዳ ሕዝብ እጅግ እንደተወደደች እንደ አንዲት ሴት ተደርጋ ተነግራለች፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ የምወዳቸው ሕዝቤ፣ የነበራቸው” ወይም “እኔ የምወዳቸው የይሁዳ ሕዝብ፣ የነበራቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በብሉይ ኪዳን ሰዎች ብዙ ጊዜ ከዛፎችና ከተክሎች ጋር ይነጻጸሩ ነበር፡፡ ፍሬያማና ጤናማ የነበሩት የለመለሙና ጤናማ ዛፎች እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ባለፉት ዘመናት እግዚአብሔር እናተ እንደለመለመ የወይራ ዛፍ እንደነበራችሁ ተናግሯል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ገለጻ የዛፉን ተለዋጭ ዘይቤ ተከትሎ የተነገረ ነው፡፡ እሳቱ የሚወክለው የሕዝቡን መጥፋት ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአስከፊውን እሳት ድምጽ ከኃይለኛ ዓውሎ ነፋስ ድምጽ ጋር ያኘጻጽረዋል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቅርንጫፎችሽን ይሰባብራቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር የእስራኤልንና የይሁዳን ሕዝቦች ልክ እግዚአብሔር እንደተከላቸው ዛፎች እንደሆኑ አድርጎ በመግለጽ በሚኖሩበት ስፍራ እንዳስቀመጣቸው ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ገበሬ ዛፍ እንደሚተክል እንደዚሁ አንቺን የተከለሽ” ወይም “በእስራኤልና በይሁዳ ምድር እንድትኖሪ በዚያ ያስቀመጠሸ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በአንቺ ላይ ክፉ ነገር እንዲመጣ አውጀውብሻል”
“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የእስራኤልን መንግስት ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤል” ወይም “የእስራኤል መንግስት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የይሁዳንና የቢንያምን ልጆች የሚያካትተውን የይሁዳን መንግስት ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይሁዳ” ወይም “የይሁዳ መንግስት” ወይም “የይሁዳ ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“አንተ ነገሮችን ለእኔ ገለጥህልኝ፣ እኔም አወቅኋቸው፡፡” ይህ ጠላቶቹ እርሱን ለመግደል እያቀዱ እንደነበረ እግዚአብሔር ለኤርምያስ መግለጡን የሚያመለክት ነው፡፡
ይህ ጠላቶቹ እርሱን ለመግደል እያቀዱ እንደነበረ እግዚአብሔር ለኤርምያስ መግለጡን የሚያመለክት ነው፡፡ እዚህ ላይ የተነገረው ኤርምያስ የእነርሱን ስራዎች እንደተመለከተ አድርጎ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእነርሱን ክፉ እቅዶች ለእኔ ገለጠልኝ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ኤርምያስን ለመታረድ ከሚነዳ ከየዋህ በግ ጋር በማነጻጸር ኤርምያስ እርሱን ለመግደል ጠላቶቹ ያቀዱትን እቅድ አለማወቁን ይናገራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቼ ወደ እርድ ቦታ እየመሩኝ ነው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የኤርምያስ ጠላቶች እርሱን ለመግደል ስለማሰባቸው ሲናገር ኤርምያስ እነርሱ ሊያጠፉት ያቀዱት የፍሬ ዛፍ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እናጥፋው” የሚለው ቃል እርሱን ማጥፋት ማለት ነው፡፡ በተጨማሪ “ሕያዋን” የሚለው ሕያዋን ሕዝብን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእነዚህ በሕይወት በሚኖሩ ሰዎች ምድር ከእንግዲህ ወዲህ እንዳይኖር እንግደለው” ወይም “በሕይወት በሚኖሩ ሰዎች ዓለም መካከል ከእንግዲህ ወዲህ እንዳይኖር እናጥፋው” ( ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች ከእንግዲህ ወዲህ ስሙን አያስታውሱትም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ልብ” የሚለው ሰው ለሚሰማው ስሜትና ለሚፈልገው ነገር ምትክ ስም ነው፣ “አእምሮ” ደግሞ ሰው ለሚያስበውና ለሚወስነው ነገር ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰው ስሜትና ሃሳብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በቀል” የሚለው ቃል በግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ ስትበቀል እኔ እመለከትሃለሁ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ካህናት የሚኖሩበት የተለየ ከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የሚያመለክተው አንድን ሰው ለመግደል መፈለግ ወይም መሞከር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን ለመግደል መፈለግ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለእኔ እንዲህ አሉኝ፡፡” ሰዎቹ ለኤርምያስ እየተናገሩ ነው፡፡
እዚህ ላይ ሰዎቹ “እጃችን” የሚለውን ቃል የተጠቀሙት እነርሱ ራሳቸው እርሱን ለመግደል ማቀዳቸውን አጽንዐት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛ ራሳችን እንገድልሃለን” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ከእግዚአብሔር የመጣውን በጣም አስፈላጊ መልእክት ለማስተዋወቅ ብዙ ጊዜ እነዚህን ቃላት ይጠቀማል፡፡ ይህን በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡
ይህ ቃል እዚህ ላይ ጥቅም ላይ የዋለው ቀጥሎ የሚናገረውን ንግግር ሰዎች ትኩረት እንዲሰጡት ለማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አዳምጡ”
እነዚህ በጣም ጠንካራ በሚሆኑበት የሕይወት እድሜ የሚገኙ ናቸው
እዚህ ላይ “ሰይፍ” ጦርነትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጦርነት ውስጥ ይሞታሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ አንዳቸውንም አልተዋቸውም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ዓመት” የሚለው ቃል ፈሊጥ ሲሆን እግዚአብሔር የወሰነውን የተለየ ጊዜ የሚገልጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ በሚቀጡበት ጊዜ” ወይም “እነርሱ የሚቀጡበት ጊዜ እየመጣ ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ለእግዚአብሔር እየተናገረ ነው፡፡
ይህ ክፉ ሰዎችን ይወክላ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰዎች” ወይም “ክፉ የሆኑ ሰዎች” (የስም ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ኤርምያስ ስለ ክፉ ሰዎች ሲናገር የፍሬ ዛፎች እንደሆኑ አድርጎ ገልጦአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ እንደተከልሃቸው፣ እንዲለመልሙ እንዳደረግሃቸውና ብዙ ፍሬ እንዲያፈሩ እንዳደረግሃቸው ፍሬ እንደሚሰጥ ዛፍ ናቸው (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አፋቸው” የሚለው ሰው የሚናገረውን ነገር ይወክላል፡፡ “ልባቸው” የሚለው ደግሞ ሰው የሚያስበውንና ስሜቱን ይወክላል፡፡ በተጨማሪ ታማኝ መሆን ለሰው ቅርብ መሆን እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፣ ታማኝ አለመሆን ደግሞ ከሰው በጣም ሩቅ መሆን እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ስለ አንተ ሁልጊዜ ጥሩ ነገር ይናራሉ ነገር ግን አንተን አይወዱህም ደግሞም አያከብሩህም” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ለእግዚአብሔር መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ “ልብ” የሰውን ሃሳብና እውነተኛ ስሜት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔ ሃሳቦች” ወይም “የእኔ የውስጥ ስሜት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ኤርምያስ ክፉ ሰዎችን ለመቅጣት እንዲዘጋጅ እግዚብሔርን ሲጠይቅ እነርሱ ለመታረድ እንደሚወሰዱ በጎች እንደሆኑ አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ሰዎችን ለመታረድ እንደሚነዱ በጎች ውሰዳቸው” ወይም “ክፉ ሰዎችን ለመቅጣት ተዘጋጅ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ የሚጠፉበት ቀን”
በሰዎች ክፋት ምክንያት ቅጣት ስለተላለፈባቸው ምድራቸው ደርቃለች፣ ዝናብ ደግሞ አይዘንብም፡፡
መድረቅ
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንስሳቱና ወፎቹ ሄደዋል” ወይም “እንስሳቱና ወፎቹ በሙሉ ሞተዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ሕዝቡ በወደፊት ሕይወታቸው በእነርሱ ላይ ምን ነገሮች እንደሚፈጸሙ እግዚአብሔር አያውቅም እያሉ ይናገራሉ ወይም 2) እግዚአብሔር ኃጢአታቸውን አያውቅም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እኛ የምንሰራቸውን ኃጢአት የተሞሉ ነገሮችን አያይም”
ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የሚያመለክተው እርሱ ከፈረሶች ጋር ሊሮጥ እንደማይችል ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ከፈረሶች ጋር ፈጽሞ ልትወዳደር አትችልም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ )
ይህ ሰው እየሮጠ ቢወድቅ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እየሮጥህ እያለህ ብትወድቅ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በፍጥነት ለመጓዝ ቀላል የሆነውን የተመቻቸ ሜዳ የሚያመለክት ሲሆን ለመንቀሳቀስ በጣም አስቸጋሪ ከሆኑት በዮርዳኖስ ወንዝ ዙርያ ካሉት የቁጥቋጦ ጥሻዎች ጋር እያነጻጸረ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በዮርዳኖስ ዙርያ ባሉት የቁጥቋጦ ጥሻዎች መካከል በእርግጠኝነት መሮጥ አትችልም”
ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የሚያመለክተው በዮርዳኖስ ወንዝ ዙርያ ባሉት የቁጥቋጦ ጥሻዎች መካከል ሊሮጥ እንደማይችል ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በዮርዳኖስ ወንዝ ዙርያ ባሉት የቁጥቋጦ ጥሻዎች መካከል ልትሮጥ በእርግጥ አትችልም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ ቁጥቋጦ ወይም ትንንሽ ዛፎች በአንድነት ተጠጋግተው የበቀሉበት
አንድን ሰው በአደባባይ በሕዝብ ፊት መወንጀል
እነዚህ ሶስት ዓረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ አንደኛውና ሁለተኛው ዓረፍተ ነገሮች የሶስተኛውን ሃሳብ ያጠናክራሉ፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ሲናገር “ቤቱ” እና “ርስቱ” እንደሆኑ አድርጎ የገለጸበት ተለዋጭ ዘይቤ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእኔ እንዲሆኑ የመረጥኋቸውን የእኔ የሆኑትን የእስራኤልን ሕዝብ ትቻቸዋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እጆች” የሚለው በቁጥጥር ስር ማድረግን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጠላቶቿ ለመሸነፍ” ወይም “በጠላቶቿ ቁጥጥር ስር እንድትሆን” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሕዝቡን የአንስታይ ጾታ ተውላጠ ስም በመጠቀም እግዚአብሔር ሕዘቡን እንደ ሴት ይጠራዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእነርሱ … እነርሱ … ራሳቸውን አዘጋጁ … ከእነርሱ ጋር … እነርሱን ጠላኋቸው” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእግዚአብሔርን ሕዝብ እንደ አንበሳ አድርጎ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ይህ ሕዝቡ በእግዚብሔር ላይ እንደሚያገሱ አድርጎ በመግለጽ እነርሱ በእግዚብሔር ላይ እንደተነሱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔን ለመቃወም በእኔ ላይ እንደምታገሳ ሆናለች”
እግዚአብሔር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የተጠቀመው ሕዝቡ በጠላቶቻቸው እንደተከበቡ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተወደደች ርስቴ በዙርያዋ ሁሉ እንደተከበበች እንደ ዝንጉርጉር አሞራና ሌሎች የሚታደኑ ወፎች ሆናለች፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ሲናገር የእርሱ “የተወደዱ ርስት” እነደሆኑ ገልጾአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔ ሕዝብ፣ የተወደዱ ሕዝቤ … አይደሉምን” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር በአደጋ ላይ ስላለውና በጠላቶቹ ስለተከበበው ስለ ሕዝቡ ሲናገር በአዳኝ ወፎች እንደተከበበ እንደ ዝንጉርጉር አሞራ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሷ እንደ ዝንጉርጉር አሞራ ሆነች፣ ጠላቶቿም ደግሞ በሁሉም አቅጣጫ እርሷን እንደሚያጠቁ እንደ አዳኝ ወፎች ሆነዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ያልተለመደ መልክ ያለው እንግዳ ወፍ፡፡” ይህ ብዙ ጊዜ በሌሎች ወፎች የሚታደንና የሚበላ ወፍን ያመለክታል፡፡
እንስሳትን የሚያጠቁና የሚበሉ ወፎች
እዚህ ላይ እግዚአብሔር የተናገረውን ነገር ለማጠናከር በትዕዛዝ መልክ ይናገራል፡፡ ይህ ትዕዛዝ የተሰጠው ለተወሰነ ግለሰብ አይደለም ስለዚህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሜዳ ያሉ የምድር አራዊት ሁሉ ይምጡና ይብሏት” (እንቶኔ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ምድሩና ሕዝቡ በጠላቶች ስለ መጥፋታቸው ሲናገር ሕዝቡ እረኛው እንዳጠፋው እንደ ወይን ቦታ አድርጎ ገልጦአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝቤና ምድሬ ብዙ እረኞች እንዳጠፉት የወይን ቦታ ናቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እረኞች” የሚለው ቃል በጎቻቸውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብዙ እረኞች በጎቻቸው እንዲያጠፉት ፈቅደውላቸዋል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በእግራቸው ረጋግጠውታል”
“እኔ የተከልሁት ቦታ” ወይም “የእኔ እርሻ”
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምድሪቱ በሙሉ ባድማ ሆናለች” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚንከባከባት” ወይም “ትኩረት የሚሰጣት” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሚያጠፋ ጦር ሰራዊት መጥቷል”
“ምንም ነገር በማይበቅልባቸው በምድረ በዳ ያሉ ስፍራዎች”
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመቅጣት ስለሚጠቀምባቸው ጦር ሰራዊቶች ሲናገር እነርሱ የእርሱ “ሰይፍ” እንደሆኑ አድርጎ ገልጾታል፡፡ እዚህ ላይ የእግዚአብሔር “ሰይፍ” ሕዝቡን የሚያጠቃና የሚበላ በጣም ትልቅ እንስሳ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጦአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “”ጦር ሰራዊቶች እናንተን ለመቅጣት የምጠቀምባቸው የእኔ ሰይፍ ናቸው” ወይም “እናንተን እንዲያጠቁ የሚያጠፋ ጦር ሰራተዊት ልኬባችኋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የሕዝቡ ርስት የሆነውን መሬት በሙሉ ነው፡፡
“እነርሱ ስንዴን ዘሩ ነገር ግን እሾህን አጨዱ እንጂ ሌላ ነገር ምንም አልሰበሰቡም”
“የእኔ ሕዝብ”
ዙርያው በእሾህ የተሞላ ትልቅ ተክል
የበለጠ ለመስራት አለመቻል፣ አቅምና ጉልበት ማጣት
“ስለዚህ እግዚአብሔር እናንተን ስለተቆጣ የሰበሰባችሁት በጣም ትንሽ ስለሆነ ታፍራላችሁ፡፡” እዚህ ላይ “የሰበሰባችሁት” የሚለው ቃል ትልቅ መጠን ያለው ማለት አይደለም፣ ነገር ግን የሚያመለክተው እጅግ በጣም ትንሽ ነገር ነው፡፡
“ምድሪቱን ለመውሰድ እየሞከሩ ነው”
“ለሕዝቤ ለእስራኤል እንደ ርስት የሰጠሁትን”
ይህ ቃል እዚህ ላይ ጥቅም ላይ የዋለው ቀጥሎ የሚናገረውን ንግግር ሰዎች ትኩረት እንዲሰጡት ለማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አዳምጡ” ወይም “ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ”
እግዚብሔር ሕዝቡ ምድራቸውን እንዲለቅቁ ስለማስገደዱ ሲናገር እነርሱ ከምድር እንደሚነቅላቸው ተክሎች እንደሆኑ አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ ይህንን ሃሳብ በኤርምያስ 1:10 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- የራሳቸውን ምድር እንዲለቅቁ ለማድረግ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር የይሁዳ ሕዝብ የሎሎችን ሕዝቦች ምድር እንዲለቅቁ እንደሚያደርጋቸው ሲናገር ከምድር እንደሚነቅላቸው ተክሎች እንደሆኑ አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ የይሁዳን ቤት ምድራቸውን እንዲለቅቁ አደርጋቸዋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
x
ስለ ይሁዳ ጎረቤቶች የተነገረ የእግዚአብሔር ቃል
“እንዲህ ይፈጸማል”
“እግዚአብሔር በእርግጠኝነት ሕያው እንደሆነ ሁሉ፡፡” ሕዝቡ ይህን መግለጫ የሚጠቀሙት ቀጥለው የሚናገሩት ነገር በእርግጠኝነት እውነት እንደሆነ ለማሳየት ነው፡፡ ይህ የማይናወጥ ቃል ኪዳን የማድረግ መንገድ ነው፡፡ ከበኣል ስም ይልቅ በእግዚአብሔር ስም መማል እነርሱ ከበኣል ይልቅ እግዚአብሔርን እንደሚያመልኩ ያመለክታል፡፡ ይህን ኤርምያስ 4:2 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በማይናወጥ መልኩ እምላለሁ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ስለ ሕዝቡ ባለጠጋ መሆን ሲሆን የተገነባ ሕንጻ እንደሆኑ ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ እነርሱን በሕዝቤ መካከል እመሰርታቸዋለሁ” ወይም “እኔ እነርሱን ባለጠጋ አደርጋቸዋለሁ፣ እነርሱም በሕዝቤ መካከል ይኖራሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
መኃል
እግዚአብሔር ሕዝቡ ምድራቸውን እንዲለቅቁ ስለማስገደዱና መንግስታቸውን ስለማጥፋቱ ሲናገር ከመሬት ነቅሎ እንደሚያወጣቸው ተክሎች እንደሆኑ አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ስለዚህ አንድ ላይ ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ይህን ሕዝብ በእርግጠኝነት በግዞት እንዲኖር አደርጋለሁ መንግስቱንም አጠፋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በእርግጠኝነት እነቅለዋለሁ፣ አጠፋውማለሁ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
በጣም ቀጭንና ስስ የሆነ ልብስ
ሰዎች ከልብሳቸው በታች የሚለብሱት፣ የውስጥ ልብስ
ብዙ ጊዜ ቀጭንና ጠባብ የሆነው በዳሌና በደረት መካከል ያለው የሰው አካል መካከለኛው ክፍል
“አትጠበው ወይም እርጥበት አታስነካው
“የእግዚአብሔር ቃል መጣ” የሚለው ፈሊጥ ሲሆን ከእግዚብሔር ዘንድ የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ የሚጠቅም ነው፡፡ ይህንን በኤርምያስ 1:4 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከትና እንደ አስፈላጊነቱ ማንኛውንም ለውጥ አድርግ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለሁለተኛ ጊዜ መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ፡-“ ወይም “እግዚአብሔር ይህን ሁለተኛውን መልእክት ለእኔ ተናገረኝ፡-“ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
በውስጡ አንድ ነገር ለማስቀመጥ የሚበቃ በአለት መካከል ያለ ክፍት ቦታ ወይም በአለት ላይ ያለ ስንጥቅ
“የእግዚአብሔር ቃል መጣ” የሚለው ፈሊጥ ሲሆን ከእግዚአብሔር ዘንድ የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ የሚጠቅም ነው፡፡ ይህንን በኤርምያስ 1:4 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከትና እንደ አስፈላጊነቱ ማንኛውንም ለውጥ አድርግ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለሁለተኛ ጊዜ መልእክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ፡-“ ወይም “እግዚአብሔር ይህን ሁለተኛውን መልእክት ለእኔ ተናገረኝ፡-“ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የይሁዳና የኢየሩሳሌም የሚለው የሚያመለክተው በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔ የተናገርሁትን ለመታዘዝ”
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጣም እልከኞች የሆኑና ምኞታቸውን ብቻ የሚያደርጉ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“እንደሚለጠፍ … ከእኔ ጋር ተለጥፈዋል” ወይም “ተጠግተው እንደሚቆዩ … ከእኔ ጋር ተጠግተው ቆይተዋል”
“ሕዝብ ሁሉ … ሕዝብ ሁሉ”
“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የእስራኤልን መንግስት ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤል” ወይም “የእስራኤል መንግስት” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ እዚህ ላይ የይሁዳንና የቢንያምን ልጆች የሚያካትተውን የይሁዳን መንግስት ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይሁዳ” ወይም “የይሁዳ መንግስት” ወይም “የይሁዳ ሕዝብ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንኛውም የወይን አቁማዳ ሁሉ በወይን ጠጅ ይሞላል … ማንኛውም የወይን አቁማዳ ሁሉ በወይን ጠጅ ይሞላል” ወይም “ማንኛውም የወይን ማሰሮ ሁሉ በወይን ጠጅ ይሞላል … ማንኛውም የወይን ማሰሮ ሁሉ በወይን ጠጅ ይሞላል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል እዚህ ላይ ጥቅም ላይ የዋለው ቀጥሎ የሚናገረውን ንግግር ሰዎች ትኩረት እንዲሰጡት ለማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አዳምጡ” ወይም “ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ”
“የዚህችን ምድር ነዋሪዎች በሙሉ እንዲሰክሩ አደርጋቸዋለሁ”
እዚህ ላይ የይሁዳ ንጉስ የሚቀመጥበት ዙፋን “የዳዊት ዙፋን” በሚለው ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በይሁዳ ዙፋን የሚቀመጡ ነገስታት” ወይም “የይሁዳ መንግስት ነገስታት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እያንዳንዱ ሰው” የሚሉት ቃላቶች ወንዶችንና ሴቶችን በሙሉ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከዚያም እኔ ሕዝቡ እርስ በርሳቸው እንዲጣሉ አደርጋቸዋለሁ፣ ወላጆችና ልጆች ሳይቀር እርስ በርሳቸው ይጣላሉ” (የተባዕት ቃላት ሴቶችንም ሲያካትት የሚለውን ይመልከቱ)
ግልጽ የሆነው መረጃ ሊቀርብ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አባቶችንና ልጆችን በአንድ ላይ እቀጠቅጣቸዋለሁ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሃዘን ፈጽሞ አይሰማኝም”
“ቅጣቱን ከእነርሱ አልመልስም፡፡” ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዲጠፉ እፈቅዳለሁ”
አንድ ሰው ከእውነታው ውጭ በጣም ጠቃሚ እንደሆነ ስለራሱ ማሰብ
“እርሱ ጨለማ እንዲመጣ ያደርጋል፡፡” እዚህ ላይ ችግርና ተስፋ መቁረጥ “ጨለማ” እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ጨለማና ተስፋ መቁረጥ ያመጣል” ወይም “ትልቅ መከራ እንዲመጣ ያደርጋል”
እዚህ ላይ ሰው እየተራመደ እንደሆነ አጽንዖት ለመስጠት “በእግሩ” ተገልጾአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንድትራመድና ስትራመድ ተሰናክለህ እንድትወድቅ ከማድረጉ በፊት” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ማለዳ ወይም ምሽት በከፊል ጨለማ ሲሆን፣ ጸሐይ መውጣት ስትጀምር ወይም ጸሐይ መግባት ስትጀምር
ይህ መልካምነትንና በረከትን እንደ “ብርሃን” መከራና ተስፋ መቁረጥን ደግሞ እንደ “ጨለማ” ይገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ ብርሃንና በረከት ተስፋ ታደርጋላችሁ፣ ነገር ግን እግዚአብሔር ጨለማንና ታላቅ ተስፋ መቁረጥ ይሰጣችኋል፣ በድቅድቅ ደመናም እንደተከበባችሁ ይሰማችኋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
x
እግዚአብሔር ለኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ እርሱ ለይሁዳ ንጉስና ለንጉሱ እናት ምን እንደሚላቸው ለኤርምያስ እየነገረው ነው፡፡
የንጉስ እናት
ንጉሱና ንግስቲቱ እናት እንደ ንጉስና እንደ ንግስት እናት ንጉሳዊ ስልጣናቸውን እንዲወክል አክሊል በራሳቸው ላይ ያደርጋሉ፡፡ በተጨማሪ ይህ ክስተት ገና አልተፈጸመም ነገር ግን እዚህ ላይ ግን ክስተቱ እንደከናወነ ተደርጎ ተጽፏል፡፡ ይህ በወደፊት ጊዜ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእንግዲህ ወዲህ ንጉስና ንግስት እናት አትሆኑም፤ አክሊሎቻችሁ፣ ኩራታችሁና ክብራችሁ በሙሉ ይወድቃል” (ምሳሌያዊ ድርጊት እና የተፈጸመ ትንቢታዊ ንግግር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከተሞቹ ማንም ሰው ወደ ውስጥ እንዳይገባ ወይም ከከተሞቹ እንዳይወጣ ለመከልከል በጠላቶቻቸው ይከበባሉ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኔጌቭ ያሉ ከተሞች ይዘጋሉ፣ አንድም ሰው ወደ ከተሞቹ መግባት ወይም ከእነርሱ መውጣት አይችልም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶቻችሁ በላይ በኔጌቭ ያሉትን ከተሞች ይዘጓቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይሁዳ” በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላቶች የይሁዳን ሕዝብ በሙሉ ምርኮኛ አድርገው ወደ ግዞት ይወስዷቸዋል” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለኢየሩሳሌም ሕዝብ እየተናገረ ነው፡፡
እዚህ ላይ “ተመልከቱ” የሚለው ፈሊጥ ሲሆን ትኩረት ስጡና ምን እየሆነ እንዳለ አስተውሉ ማለት ነው፡፡ በተጨማሪ “ዓይናችሁን አንሥታችሁ” የሚለው ወደ አንድ ነገር መመከልት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትኩረት ስጡና እነዚህ ከሰሜን የሚመጡትን አስተውሉ” (ፈሊጥ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከሰሜን የሚመጣውን የጠላት ጦር ሰራዊት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሰሜን የሚመጣውን የጠላት ጦር ሰራዊት” ወይም “ከሰሜን የሚዘምተውን የጠላት ጦር ሰራዊት” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የተጠየቀው የይሁዳ ሕዝብ በጠላት ጦር ሰራዊት እንደሚማረክ አጽንዐት ለመስጠት ነው፡፡ ምንም እንኳ ይህ ክስተት ገና የተከናወነ ባይሆንም ይህ ጥያቄ የተጠየቀው የይሁዳ ሕዝብ እንደተማረኩ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብና እንደ ወደፊት ጊዜ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ የይሁዳን ሕዝብ እንደ ተወደዱ የበጎች መንጋ እንድትጠብቂያቸው ለአንቺ ሰጥቼሽ ነበር ነገር ግን የጠላት ጦር ሰራዊት ይማርካቸዋል፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና የተፈጸመ ትንቢታዊ ንግግር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የይሁዳ መሪዎች እነርሱን ሊንከባከቧቸውና ሊጠብቋቸው እንደሚገባ አጽንዖት ለመስጠት የይሁዳን ሕዝብ እንደ በጎች “መንጋ” አድርጎ ይገልጻቸዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው የይሁዳ መሪዎች ይመሩት የነበረው ሕዝብ ከሚያሸንፏቸው መንግስታት ጋር ሰላም እንደሆኑ ያስቡ እንደነበር አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእናንተ ወዳጆች እንደሆኑ ያሰባችኋቸው ሕዝብ ያሸንፏችኋል ደግሞም በእናንተ ላይ ባለስልጣን ይሆናሉ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚብሔር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የተጠቀመው መማረካቸው የሚያልፉበት መከራ ጅማሬ እንደሆነ ለሕዝቡ ለመንገር ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ አንቺ የምትሰቃይባቸው ነገሮች ሴት ልጅ ስትወልድ የሚገጥማት የምጥ ሕመም ጅማሬ ዓይነት ነው፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ )
እግዚአብሔር ለኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ እርሱ ለይሁዳ ንጉስና ለንጉሱ እናት ምን እንደሚላቸው ለኤርምያስ እየነገረው ነው፡፡
ይህ የጠላት ጦር ሰራዊት አባላት የይሁዳን ሴቶች ይደፍሯቸዋል ማለት ነው፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጠላት ጦር ሰራዊት አባላት የሴቶቻችሁን ቀሚስ እየገለቡ ይደፍሯቸዋል፡፡ (ለስላሴ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው የአንድ የማይቻልን ነገር ምሳሌ ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ በተጨማሪ “ይችላል” የሚለው ግልጽ ግስ በሁለተኛው ሀረግ ሊቀርብ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የኩሽ ሕዝብ የቆዳውን ቀለም ሊለውጥ አይችልም፣ ነብር ደግሞ ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ አይችልም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዓረፍተ ሃሳብ ምጸታዊ ነው ምክንያቱም ስለ ኩሽ ሕዝብና ስለ ነብር የተሰጠው ምሳሌ የማይቻሉ ሁኔታዎች ናቸው፡፡ እነዚህ የማይቻሉ ነገሮች የተቻሉ ከሆነ እነርሱም መልካም ማድረግ እንደሚችሉ ያብራራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ነገሮች የማይቻሉ እንደሆኑ እንደዚሁ ሁልጊዜ ክፋትን ማድረግ ለለመዳችሁ ለእናንተ መልካምን ማድረግ አይቻላችሁም” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
“በነፋስ እንደሚበታተን ገለባ እንዲሁ እበታትናችኋለሁ፡፡” ገለባ በነፋስ እንደሚበታተን እንደዚሁ እግዚአብሔር ሕዝቡን በዓለም ዙርያ እንደሚበታትናቸው እየተናገረ ነው፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን በይሁዳ ሕዝብ ላይ እግዚአብሔር እንዲሆንባቸው የወሰነው እነዚህ ነገሮች እንደሆኑ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእናንተ ላይ እንዲሆን ያደረግሁት ነገር ይህ ነው” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር እፍረት እንዲሰማቸው ያደርጋቸዋል ማለት ነው፡፡ ይህን ሲል በየትኛውም መንገድ ይደፍራቸዋል ማለት አይደለም፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንኛውም ሰው እፍረትሽን እንዲያይና እፍረት እንዲሰማሽ ለማድረግ እኔ ራሴ የልብስሽን ዘርፍ በፊትሽ እንደሚገልጥ እሆናለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ወንድ ፈረስ ሴት ፈረስን ሲፈልግ የሚሰማው ድምጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መመኘት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በነቢዩ በኤርምያስ በኩል ስለ ሕዝቡ አመንዝራነት ተናግሯል፡፡
ይህ ፈሊጥ ሲሆን ከእግዚአብሔር ዘንድ የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ይህን ተመሳሳይ ሀረግ በኤርምያስ 1:4 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ እግዚአብሔር ለኤርምያስ የሰጠው መልእክት ነው” ወይም “ይህ እግዚአብሔር ለኤርምያስ የተናገረው መልእክት ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይሁዳ” በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የይሁዳ ሕዝብ ያልቅስ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ደጆች” የሚለው ጠላቶችን ወደ ከተማ እንዳይገቡ የሚከለክልና ሰዎች የንግድና የመንግስት ስራ የሚሰሩበት ሲሆን ለይሁዳ ከተሞች ወካይ ነው፣ የይሁዳ ከተሞች ደግሞ በውስጣቸው ለሚኖሩ ሕዝቦች ምትክ ስም ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተሞቿ ይፈራርሱ” ወይም “በከተሞቿ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች ራሳቸውን ለመከላከል የሚችሉ አይሁኑ” (ወካይ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ፍርስራሽ ወደመሆን ይለወጡ”
“ከፍ ብሏል” የሚለው ሀረግ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለኢየሩሳሌም በጸሎት በታላቅ ጩኸት እየተጣሩ ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ባለጠጋ ሰዎች”
እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ በአንድ ላይ ባሪያዎቹ ውሃ ለማግኘት ስላልቻሉ እንዳፈሩ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን ሰዎች እፍረታቸውን ለማሳየት ራሳቸውን የሚሸፍኑበት ልብስ ይለብሱ ነበር፡፡ (ምሳሌያዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በነቢዩ በኤርምያስ በኩል ስለ ድርቅ ለሕዝቡ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን ሰዎች እፍረታቸውን ለማሳየት ራሳቸውን የሚሸፍኑበት ልብስ ይለብሱ ነበር፡፡ (ምሳሌያዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ የሚበላ ነገር ባለመኖሩና ልትሰጣቸው ስላልቻለች የሜዳ አጋዘን ግልገሎቿን በሜዳ እንደ ተወች አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሜዳ አጋዘን ግልገሎቿን በሜዳ ተወች” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ለአጋዘን የሚሆን የሚበላ ሳር የለም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለእነርሱ የሚሆን የሚበላ ሳር የለምና” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እንደ ቀበሮ አለከለኩ በማለት አህዮች ማለክለካቸው ይናገራል ምክንያቱ ደግሞ ጥም ስለበረታባቸው ነው፡፡ ቀበሮ ብዙ የሚያለከልኩ በጣም አደገኛ የሆኑ የዱር ውሻዎች ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ተጠማ ቀበሮ በነፋስ ውስጥ ያለከልካሉ” (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሚበሉት ሳር ስለሌለ ታወሩ”
እግዚአብሔር በነቢዩ በኤርምያስ በኩል ለሕዝቡ ስለ ድርቅ ተናግሯቸዋል፡፡
እዚህ ላይ “ኃጢአቶች” ስለ ክፉ ስራቸው በእነርሱ ላይ የሚመሰክሩ ሰዎች እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኃጠአታችን ለክፉ ስራችን ማስረጃ ይሰጣሉ” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የእግዚአብሔር “ስም” መልካም ማንነቱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ መልካም ማንነትህ ብለህ” ወይም “ማንኛውም ሰው አንተ በጣም ታላቅና ቃል ኪዳንህን የምትጠብቅ እንደሆንህ ማየት ይችል ዘንድ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእግዚአብሔር ሌላ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ የእስራኤል ተስፋ ነህ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ጥያቄዎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ሁለቱም ጥያቄዎች እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ግድ የማይሰኝ እንደሆነና እነርሱን ለመርዳት የማይችል እንደሆነ ይጠይቃሉ፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመርዳት ቸልተኛ የሆነበት ሁኔታ እንዳለ ሲናገር እርሱ በዚያ ስፍራ ስለሚኖሩ ሰዎች ግድ የሌለው በዚያ መንገድ የሚያልፍ እንግዳ መንገደኛ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጾአል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለቱም ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ስለዚህ በአንድ ላይ ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለአንድ ሌሊት ብቻ የሚቆይ” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመርዳት ያልቻለበት ሁኔታ እንዳለ ሲናገር እርሱ ማንንም ሰው ማዳን ያልቻለ ግራ የተጋባ ተዋጊ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጾአል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድን ነገር ለመረዳት ወይም በግልጽ ለማሰብ አለመቻል
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ ይህ ስሙ በእነርሱ ላይ እንደተጠራ በመናገር ሕዝቡ የእግዚአብሔር ሕዝብ እንደሆኑ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስምህን ተሸክመናል” ወይም “እኛ የአንተ ሕዝብ ነን” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ and ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ እግዚአብሔር ሕዝቡን ብቻቸውን እንዳይተዋቸው ይጸልያል ደግሞም እግዚአብሔርን ይጠይቃል፡፡
“ከእኔ ርቀው ሄደው መቅበዝበዝን ይወድዳሉ፡፡” ይህ የሚናገረው ለእግዚአብሔር ታማኞች ስላልሆኑ እርሱን ስለማይታዘዙት ሕዝብ ነው፣ ሕዝቡን እርሱ ከሚኖርበት ቦታ ርቀው በመሄድ እንደተቅበዘበዙ አድርጎ ገልጦአቸዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሕዝቡ ከእግዚአብሔር ርቀው መሄዳቸውን አጽንዖት ለመስጠት “እግሮቻቸው” በሚለው ቃል ተገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ራሳቸውን አልጠበቁም” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ያስታውሳል” ወይም “አይረሳም” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“መደገፍ” ወይም “መርዳት”
በሃዘን ምክንያት በታላቅ ጩኸት ማልቀስ
ይህ ለስላሴ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እንዲሞቱ አደርጋቸዋለሁ” (ለስላሴ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጦርነት “በሰይፍ” ተወክሏል፣ ሰይፍ በውጊያ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውል የተለመደ መሳሪያ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጦርነት” ወይም “በውጊያ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለኤርምያስ ለይሁዳ ሕዝብ እንዳይጸልይላቸው ነገረው፡፡
እዚህ ላይ “ሰይፍ” ጦርነትን ይወክላል፣ “ማየት” ደግሞ በሁኔታው ውስጥ ማለፍን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአንድም ጦርነት ውስጥ አታልፉም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ደህንነት” አንድ ሰው ለሌላ ሰው ሊሰጠው የሚችለው እቃ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በደህንነት እድትኖሩ እፈቅድላችኋለሁ” ወይም “እኔ በሰላም እንድትኖሩ እፈቅድላችኋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ውሸት” የሚለው ቃል እንደ ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በመዋሸት ይተነብያሉ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ በእግዚአብሔር ኃይልና ስልጣን ወይም እንደ እርሱ ወኪል መናገርን ያመለክታል፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንዲያስተላልፉ መልእክት ሰጥቶ አልላካቸውም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ለሌሎች ሰዎች ትንቢት እንዲናገሩ አልላክኋቸውም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አእምሮ” ሃሳብን የማሰብ ችሎታ ሳይሆን የሆነ ስፍራ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ራሳቸው ያሰቡትን” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ሐሰተኛ ነቢያቶች ስለሚተነብዩት ነገሮች ለእግዚአብሔር እየተናገረ ነበር፡፡
ይህ ሀረግ በእግዚአብሔር ኃይልና ስልጣን ወይም እንደ እርሱ ወኪል መናገርን ያመለክታል፡፡ ይህን በኤርምያስ 14:14 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሰይፍ” ጦርነትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምንም ጦርነት አይኖርም … ጦርነት አይኖርም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ ይህ ማለት የቤተሰብ አባላት በሙሉ ይሞታሉ፣ ሕዝቡም አስከሬኖቻቸውን ከመቅበር ይልቅ በመንገዶቹ ላይ ይጥላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በዚያን ጊዜ ትንቢት የተነገረላቸው ሕዝብ በራብና በሰይፍ ይሞታሉ፣ ሕዝቡም አስከሬኖቻቸውን በኢየሩሳሌም መንገዶች ላይ ይጥሉአቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያብራራው “እነርሱ” በሚለው ቃል የተመለከቱትን ሰዎች ነው፣ ይህም በራብና በሰይፍ የሞቱትን ሰዎች በሙሉ ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ሕዝቡን እንደ ክፋታቸው መጠን እንደሚቀጣቸው ሲናገር የሕዝቡ ክፋት ፈሳሽ እንደሆነና እርሱ ይህን ፈሳሽ በእነርሱ ላይ እንደሚያፈስስባቸው አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ሊቀጡ እንደሚገባቸው እኔ እቀጣቸዋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሁልጊዜ ለማለት የቀኑ ሁለት ተቃራኒ ጊዜያቶች ተሰጥተዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁልጊዜ፣ ቀንና ሌሊት በሙሉ” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚብሔር የእርሱ ሕዝብ ለእርሱ ብርቅየና የተወደደ እንደሆነ ሲናገር እነርሱ የእርሱ ድንግል ሴት ልጅ እንደሆኑ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ድንግል ሴት ልጅ የምሳሳላቸው ሕዝቤ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊፈወስ የማይችል በቆዳ ላይ የሚከሰት መቆረጥ ወይም ስብራት
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ በተጨማሪ “ሰይፍ” እዚህ ላይ ጦርነትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሰይፍ የሞቱ ሰዎች” ወይም “በጦርነት የሞቱ ሰዎች” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በሽታዎች” የሚለው በረሃብ ከመሰቃየታቸው የተነሳ እነዚህ በሽታዎች ያሉባቸውን ሰዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከረሃብ የተነሳ የታመሙ ሰዎች አሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ያለ ዓላማ ወዲህና ወዲያ መንቀሳቀስ
እነርሱ ምን እንደማያውቁ መግለጹ ሊጠቅም ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምን እንደሚሰሩ አያውቁም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ግልጽ የሆነው መረጃ ሊቀርብ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የፈውስ ጊዜን ተስፋ አደረግን” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ሆይ፣ እኛ የሰራነውን ኃጢአትና የአባቶቻችንን በደል እናውቃለን”
ኤርምያስ ወደ እግዚአብሔር መጸለዩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ የእግዚአብሔር “ስም” መልካም ማንነቱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ መልካም ማንነትህ ብለህ” ወይም “ማንኛውም ሰው አንተ በጣም ታላቅና ቃል ኪዳንህን የምትጠብቅ እንደሆንህ ማየት ይችል ዘንድ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር “ዙፋን” በጽዮን ማለትም በኢየሩሳሌም ተወክሏል፡፡ በተጨማሪ የእርሱ “ዙፋን” እርሱ እንደ ንጉስ የሚገዛበትን ስፍራ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የአንተ የክብር ዙፋን የሚገኝባትን ጽዮንን ታዋርዳታለህን” ወይም “አንተ እንደ ንጉስ ተቀምጠህ የምትገዛባትን ጽዮንን አታዋርዳት” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰማያት ዝናብ መቼ ማፍሰስ እንዳለባቸው በራሳቸው መወሰን ይችላሉን?”
ኤርምያስ ወደ ያህዌ ጸለየ
ይህ የሚያመለክተው ያህዌ ህዝቡን እንዲያድን እንደሚለምኑ ነው፡፡ "ይህንን ህዝብ እንዳድን በፊቴ ቢቀሙ እንኳን፣ እኔ ለእነርሱ አልራራም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለነገሩ ትኩረት ለመስጠት ህዝቡን ከእርሱ የማራቅን ሀሳብ ደግሞ ይናገራል
"እንዲርቁ እኔ ያንን የወሰንኩባቸውን"
ይህ የተነገረው ሞት ሰዎች ሊሄዱ እንደሚችሉበት ቦታ ተደርጎ ነው፡፡ "መሞት ይገባቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚወክለው ጦርነትን ነው፡፡ "ለ ሰይፍ" የተመደቡ ማለት እግዚአብሔር በጦርነት ውስጥ እንዲሞቱ የወሰነባቸው ማለት ነው፡፡ "እኔ በጦርነት እንዲሞቱ የወሰንኩባቸው ለሞት ወደ ጦርነት መሄድ አለባቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ያህዌ እነዚህ በረሃብ እንዲሞቱ ወስኖባቸዋል፣ እናም እነዚህ ቃላት በረሃብ መሞትን "ረሃብ" ሰዎች የሚሄዱበት ስፍራ አድርጎ ይገልጻል፡፡ "በረሃብ እንዲሞቱ የወሰንኩባቸው፣ ሄደው በረሃብ መሞት አለባቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ወደ ምርኮኝነት መሄድ አለባቸው/መማረክ አለባቸው"
ያህዌ አንዳንዶቹን ወደ ሞት፣ አንዳንዶቹን በሰይፍ እንዲሞቱ፣ አንዳንዶቹ በረሃብ እንዲሞቱ፣ ደግሞም አንዳንዶቹ ምርኮኞች እንዲሆኑ ተናገራቸው፡፡
ይህ ማለት ያህዌ ህዝቡን እንዲያጠፉ አራት ወገኖችን በአንድነት ይልካል፡፡ "እነርሱን ያጠፉ ዘንድ አራት ወገኖችን እልካለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚያመለክተው የጠላትን ወታደሮች ነው፡፡ "የጠላት ወታደሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የይሁዳ ሰዎችን እንጂ በቀደመው ሀረግ የተዘረዘሩትን አራቱን ወገኖች አይደለም
ምናሴ በኢየሩሳሌም ብዙ ክፉ ነገሮችን ያደረገ በጣም ክፉ ንጉሥ ነበር፡፡ "ምናሴ በኢየሩሳሌም… ከፈጸማቸው ክፉ ነገሮች የተነሳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የሚያጠፏቸው አራት ወገኖችን እንደሚሰድባቸው ነገራቸው- ሰይፍን፣ ውሾችን፣ ወፎችን እና አራዊቶችን፡፡
ያህዌ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ማንም ለኢየሩሳሌም እንደማያለቅስላት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ኢየሩሳሌም ሆይ፣ ማንም ለአንቺ አይራራልሽም፡፡ በመጥፋትሽ ማንም አያዝንም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ኢየሩሳሌም" የሚለው ቃል የሚያመለክተው በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ "በኢየሩሳሌም የምትኖሩ እናንተ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው፣ በእርግጥም ህዝቡ ያህዌን ቸል ማለቱን ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔን ትተዋል" ወይም "ከእኔ ርቀው ሄደዋል"
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚወክለው ሀይልን ነው፡፡ "እናንተን ለመምታት ሀይሌን እጠቀማለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ረጅም እጀታ እና የብረት ጣቶች ያለው በአየር ላይ ወደ ላይ በማንሳት እና በመጣል ጥራጥሬን ለመለየት የሚያገለግል የገበሬ መሳሪያ
"ልጆቻቸው እንዲሞቱ አደርጋለሁ" ወይም "ጠላቶቻቸው ልጆቻቸውን እንዲገድሉ አደርጋለሁ"
ያህዌ ማንም ሰው ለእነርሱ ግድ እንደማይለው እና ከክፉ መንገዳቸው እስካልተመለሱ ድረስ ህዝቡን እንደሚያጠፋ ተናገራቸው፡፡
ባሎቻቸው የሞቱባቸው ሴቶች
"በባህር ዳርቻ ከሚገኝ አሸዋ ይበልጥ፡፡" ይህ ንጽጽር የማይቆጠር የሚለውን አጋኖ መግለጫ ነው፡፡ "ልትቆጥሩት ከምትችሉት በላይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ማለት እናቶቻቸው ታላቅ ሀዘን ያዝኑ ዘንድ፣ ያህዌ ወጣት ወንዶችን የሚገድሉ የጠላት ወታደሮችን ይልካል ማለት ነው፡፡ "በእኩለ ቀን ወጣት ወንዶችን ለማጥፋት እና እናቶቻቸው እንዲያለቅሱ ለማድረግ እኔ የጠላት ሰራዊት እልካለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ) በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "በእነርሱ ላይ ይደርሳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እፍራት" እና "አንገት መድፋት" የሚሉት ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የሀፍረቱን ደረጃ/ጥልቀት ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "እርሷ ፍጹም ታፍራለች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይፍ ፈሊጥ ነው፡፡ "ጥፋታቸው መጥኖ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ልጆቿ ስለሞቱባት ሀዘንተኛ ስለምትሆን ሴት ነው፤ ይህም የእርሷ ህይወት ፀሐይ ቀድማ እንደጠለቀች እና ሰዓቱ ሳይደርስ እንደ ጨለመ ሆኖ ተገልጽዋል፡፡ እዚህ ስፍራ ጨለማ ሀዘንን ይወክላል፡፡ "ከሀዘንዋ የተነሳ፣ ፀሐይ እንደጠለቀች እና ቀኗ እንደጨለመ ያህል ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚወክለው የጠላትን ወታደሮች ነው፡፡ ይህ ማለት ያህዌ የጠላት ወታደሮች የቀሩትን ልጇችዋን ሁሉ እንዲገድሉ ይፈቅዳል ማለት ነው፡፡ "የጠላት ወታደሮች ከልጇችዋ በህይወት የተረፉትን እንዲገድሉ እኔ እፈቅዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ኤርምያስ ስለ መከራው ወደ ያህዌ ይጮሃል/ይናገራል ያህዌም ይመልስለታል፡፡
ኤርምያስ እንዴት እንዳዘነ ለማጉላት የሚገልጽበት መንገድ ለእናቱ የሚናገር ይመስላል፡፡ (አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)
"አነጋጋሪ" እና "አከራካሪ" የሚሉት ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ በአንድነት ኤርምያስ ምን ያህል እንደሚከራከር ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "የሰው ሁሉ መነጋገሪያ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ለሰዎች ገንዘብ ማበደርን ነው፡፡ ብዙውን ጊዜ ገንዘብ ማበደር ሰዎች እርስ በእርሳቸው እንዲጋጩ ያደርጋል፡፡ "እኔ ለማንም ገንዘብ አላበደርኩም፣ አሊያም ማንም ለእኔ ገንዘብ አላበደረኝም" ወይም "ከብድር የተነሳ ማንንም አላስቆጣሁም ወይም ገንዘብ ተበድሬ ከዚያ የተነሳ ከማንም ጋር አልተጣላሁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በውስጠ ታዋቂነት የሚሰጠው ምላሽ "አዎን" የሚል ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በእርግጥ ለመልካም እታደግሃለሁ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ከትንቢቱ ጋር የማይስማሙት እነዚያ የኤርምያስ ጠላቶች ናቸው
እዚህ ስፍራ "መከራ/መቅሰፍት" እና "ጭንቀት/ስቃይ" የሚሉት ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ በአንድነት ሆነው የስቃዩን መጣን ያጎላሉ፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ጥያቄዎች ያህዌ፣ የይሁዳ ጠላቶችን ጥንካሬ ከነሐስ ጋር እንደ ተደባለቀ ብረት አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም ብረትን መስበር አይችልም፣ በተለይም ከነሐስ ጋር እንደ ተደባለቀው የሰሜን ብረት ያለውን ማንም አይሰብረውም፡፡" ወይም "ነገር ግን እንደ ብረት ወይም ነሀስ ጠንካራ ሆኑት ጠላቶቹ ይሁዳን ከሰሜን ያጠቁታል፣ ደግሞም ማንም ሊያስቆማቸው አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች፣ ያህዌ የእስራኤልን ህዝብ እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይናገራል፡፡
"ሀብት" እና "ንብረት" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ የሚያመለክቱትም ሰዎች ሰዎች ዋጋ አላቸው ብለው የሚቆጥሯቸውን ነገሮች ነው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
አንድን ከተማ ከወረሩ በኋላ በሃይል የተወሰዱ/የተሰረቁ ነገሮች
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የፈጸምካቸው በደሎች በሙሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"በመላው አገርህ"
"ለአንተ ባዕድ በሆነ ምድር"
እዚህ ስፍራ ያህዌ ቁጣውን እሳት እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ "ቁጣዬ በአንተ ላይ እንደማነደው እሳት ነው" ወይም "በቁጣዬ እመጣብሃለሁ፣ ደግሞም ቁጣዬ እንደሚነድ እሳት ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እሳት መለኮስ
ኤርምያስ ለያህዌ እንዲህ አለ
ኤርምያስ ያህዌን የእርሱን ጠላቶች ኃጢአት እንዳይታገስ ይጠይቃል፡፡ "ውሰደኝ" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው የእርሱን ወደ ሞት መሄድ ነው፡፡ "እባክህ እነርሱን መታገስህ ደግሞም እነርሱ እኔን እንዲገድሉ ፈቃድህ አይሁን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እና ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "መልዕክትህን አድምጫለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ የያህዌን መልዕክት ስለ መስማት እና መረዳት እንደ ተመገበው ምግብ አድርጎ ይናገራል፡፡ "መልዕክትህን ተረድቼዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚወክለው የአንድን ሰው ስሜቶች እና የሚሰሙትን ስሜቶች ነው፡፡ "ከሁሉም ይልቅ ይበልጥ የምወደው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ አንተን እንዳገለገልኩ ሰዎች ያውቃሉ"
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "እኔ ከ… ጋር ጊዜ አላጠፋሁም" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የያህዌ "ሀይለኛ እጆች" የሚለው የሚያመለክተው የእርሱን በኤርምያስ ላይ ቁጥጥር ማድረግ እና ተጽዕኖ ማሳረፍ ነው፡፡ "አንተ በሀይል ተጫንከኝ" ወይም "በማደርገው ላይ ተጽዕኖ/ቁጥጥር ያደረግከው አንተ ነህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ስቃዩን አጉልቶ ለመግለጽ ነው፡፡ ስለ ስቃዩ የሚናገረው አካላዊ ቁስል እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መለክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ስቃዬ ቀጥሏል፣ እንደማይድን ቁስል ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የኤርምያስ ቁስል መፈወስ እንዳልወደደ ሰው ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ ይህ አድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የማይፈወስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው በያህዌ ላይ መደገፍ እንደማይችል ሆኖ የተሰማውን ስሜት ለማጉላት ነው፡፡ ይህንን የተናገረው ያህዌ እንደሚደርቅ ወራጅ እንደሆነበት አጉልቶ ለመናገር ነው፡፡ "አንተ ለእኔ ሊታመኑበት እንደማይችለሁት፣ ውሃ ልቀዳ ሄጄ ደርቆ እንዳገኘሁት ወራጅ እንደሆንክብኝ ያሀል ተሰምቶኛል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ከያህዌ አፍ ጋር የተነጻጸረው የእርሱን መልዕክት ስለሚናገር ነው፡፡ "ለእኔ ትመሰክራለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አንተ ራስህ" የሚለው ተውላጠ ስም የዋለው መልዕክቱ በተለይ ለኤርምያስ እንደ ተሰጠ ትኩረት ለማድረግ ነው፡፡ (ደጋጋሚ ተውላጠ ስሞች)
ያህዌ ኤርምያስን ከግድግዳ ጋር የሚያነጻጽርበት ምክንያት ሰዎች እርሱን ማሸነፍ ስለማይችሉ ነው፡፡ "እንደ ነሐስ ግርግዳ ጠንካራ አደርግሃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ሰዎች ከኤርምያስ ጋር እርሱ አንድ ሰራዊት የሆነ ያህል ጦርነት እንደሚያውጁበት ነው፡፡ "በአንተ ላይ ይነሳሉ" ወይም "ይቃወሙሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ማዳን" እና "መታደግ" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው እግዚአብሔር የገባውን ቃል ኪዳን ያጎላሉ፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ደግሞም በአንድነት ሆነው እግዚአብሔር የሚያደርገውን ጥበቃ ለማጉላት ውለዋል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል የዋለው ቁጥጥርን ለመግለጽ ነው፡፡ "የክፉዎች ጭካኔ/ቁጥጥር… የጨካኝ አምባገነኖች ቁጥጥር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ክፉ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ "ክፉ ሰዎች" ወይም "ክፉ የሆኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ለሚገዛቸው ሰዎች አንዳች ወዳጅነት የማያሳይ ፍጹም መታዘዝን ብቻ የሚጠይቅ መሪ
ይህ ፈሊጥ የዋለው ከያህዌ ዘንድ የመጣ ልዩ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ መልዕክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ፣ "…አታድርግ" ወይም "ያህዌ ይህን መልዕክት ተናገረኝ/ያህዌ እንዲህ አለኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በሚገድል ክፉ በሽታ ይሞታሉ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም ሰው አያለቅስላቸውም ወይም ማንም አይቀብራቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በምድሪቱ የተወለዱ ወንዶች እና ሴቶች ልጆች በምድር ላይ ከሚገኝ ፍግ ጋር የተነጻጸሩት አስጸያፊ እንደሚሆኑ እና ማንም እንደማይቀብራቸው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ተመሳሳዩ ሀረግ በኤርምያስ 8፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"መጨረሻቸው ይሆናል" የሚለው ሀረግ ይሞታሉ የሚለው ቀለል ባለ መንገድ/በጨዋ አነጋገር የተገለጸበት ነው፡፡ "ሰይፍ" የሚለው ቃል የሚገልጸው በሰይፍ የሚዋጋን ሰራዊት ወታደሮች ነው፡፡ ሀረጉ በጦርነት ውስጥ መሞትን ይገልጻል፡፡ "በጦርነት ውስጥ ወይም በረሃብ ይሞታሉ" (ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ የዋለው ከያህዌ ዘንድ የመጣ ልዩ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ መልዕክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ፣ "…አታድርግ" ወይም "ያህዌ ይህን መልዕክት ተናገረኝ/ያህዌ እንዲህ አለኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ልቅሶ" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ሰዎች በሚያለቅሱበት ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለህዝቡ ከእንግዲህ ሰላም፣ የጸና ፍቅር እና ምህረት እንዳሌለው የገለጸው እነዚህ ከእነርሱ እንደተወሰዱ ነገሮች አድርጎ ነው፡፡ "ከእንግዲህ ለእነርሱ ሰላም አላደርግላቸውም… ወይም የጸና ፍቅር እና ምህረት አላደርግላቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ሁሉንም አይነት ሰው ሲሆን፣ የሰዎቹ ደረጃ የተገለጸው በመጠን ነው፡፡ "ታላላቆችም ታናናሾችም" ወይም "ከደረጃቸው ባሻገር ብዙ ሰዎች፣…" (ሜሪዝም/ከዳር እስከ ዳር/ከጽንፍ እስከ ጽንፍ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም አይቀብራቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ራስን መቧጠጥ/መቁረጥ እና የራስ ፀጉርን መላጨት ከፍተኛ ሀዘንን የመግለጫ ምልክታዊ ድርጊቶች ነበሩ፤ በተለይም በጣም የሚወዱት ሰው ሲሞት ይህ ይደረግ ነበር፡፡ (ምልክታዊ/ትዕምርታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እግዚአብሔር በመሰረቱ ተመሳሳይ የሆኑትን ነገሮች ሁለቴ የተናገረው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ምግብ ወይም መይን ጠጅ ዘመድ ወደሞተባቸው ሰዎች መውሰድ የተለመደ ነበር፡፡ ያህዌ ከሰዎቹ ማጽናኛዎችን ሁሉ ያስወገደው በኃጢአታቸው ምክንያት ነበር፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዋንጫ/ጽዋ" የሚለው ቃል የሚወክለው ዋንጫው/ሲኒ በውስጡ የያዘውን መጠጥ ነው፡፡ "ማንም የመጽናኛ መጠጥ አይስጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰዎች ግብዣ የሚያደርጉበት ቤት"
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት ከእግዚአብሔር ዘንድ መልዕክትን ሲያመጣ ለማስተዋወቅ ይጠቀምባቸዋል፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም "ቀጥሎ ለምናገረው ትኩረት ስጡ"
እዚህ ስፍራ "የእናንተ" የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተውም የእስራኤልን ሰዎች ነው፡፡ የፈሊጣዊ አነጋገሩ ትርጉም ያህዌ ይህን የሚያደርገው እነርሱ ማየት በሚችሉበት ስፍራ ነው፡፡ "በእናንተ ፊት ለፊት" ወይም "እናንተ ማየት በምትችሉበት ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንተ የሚለው ተውላጠ ስም መልኮች እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
የዚህ ፈሊጥ ትርጉም በእነርሱ የህይወት ዘመን ማለት ነው፡፡ "በእናንተ የህይወት ዘመን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በኤርምያስ 7፡34 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ወድቃችሁ ሰገዳችሁ" የሚሉት ቃላት "አመለካችሁ" ከሚለው ጋር በመሰረቱ ተመሳሳይ ነው፤ ደግሞም ሰዎች በአምልኮ ጊዜ ሚኖራቸውን የሰውነት አቋም ይገልጻል፡፡ እግዚአብሔር በመሰረቱ ተመሳሳይ የሆነውን ነገር ሁለት ጊዜ የተናገረው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"አባቶቻችሁ፡፡ እነዚህን ሰዎች ተመልከቱ እናንተም እያንዳንዱ ሰው… ትመልከታላችሁ/ይደርስባችኋል"
ያህዌ የአንድን ሰው ድርጊት ያ ሰው በጎዳና እንደሚሄድ አድረጎ ይናገራል፡፡ እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚለው ቃል የሚወክለው ሀሳብን ወይም ፍቃድን ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በኤርምያስ 11፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ማድረግ የሚፈልገውን ክፉ ነገር እንደ እልከኛ ልቡ ፈቃድ አደረገ" (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"አድርግ የምለውን የሚያደርግ"
ያህዌ የሚናገረው ህዝቡን ከምድሪቱ እንደሚወረውራቸው ባለ መንገድ በሀይል ስለማስወጣት ነው፡፡ "ይህን ምድር ለቃችሁ እንድትወጡ እና እንድትሄዱ አስገድዳችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የ"ቀን"እና "ሌሊት" የሁለቱም መጠቀስ የሚገልጸው ሁልጊዜ የሚለውን ነው፡፡ "ሁሌም" ወይም "ሳያቋርጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜሪዝም/ከዳር እስከ ዳር/ከጽንፍ እስከ ጽንፍ)
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው መረጃ ትኩረት እንድንሰጥ ንቁ ያነቃናል፡፡
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች ከእንግዲህ እንዲህ በማይሉበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የያህዌ ህያውነት እርግጠኛ የሆነውን ያህል፡፡" ሰዎችን ይህንን አገለለጽ የሚጠቀሙት ቀጥሎ የሚናገሩት ነገር በእርግጥ እውነት መሆኑን ለማሳየት ነው፡፡ ይህ ጠንካራ/የከበረ ቃል ኪዳን የሚገባበት መንገድ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 4፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሕያው እግዚአብሔርን/በክብር እምላለሁ/" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡን የሚያጠቃውን እና የሚገድለውን የጠላትን ሰራዊት አሳ እንደሚይዙ አሳ አጥማጆች አድርጎ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡን የሚያጠቃውን እና የሚገድለውን የጠላትን ሰራዊት እንስሳትን እንደሚየድኑ አዳኞች አድርጎ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዐይን" የሚለው ቃል የሚወክለው የሚያደርጉትን ሁሉ የሚመለከተውን ያህዌን ነው፡፡ "የሚያደርጉትን ነገር ሁሉ እመለከታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ" የሚለው ቃል ሰዎቹን ወይም ድርጊታቸውን ሊያመለክት ይችላል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እነርሱ ከእኔ ሊሰወሩ/ሊደበቁ አይችሉም" ወይም "መንገዳቸውን ከእኔ ሊደብቁ አይችሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዐይኖች" የሚለው የሚወክለው ሁሉን የሚመለከተውን ያህዌን ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከእኔ ሊደበቁ አይችሉም" ወይም "መንገዳቸውን ከእኔ ሊደብቁ አይችሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡ ምድሪቱን እንዳረከሱ አድርጎ፣ በፊት ተቀባይነት ማጣቷን ይናገራል፡፡ "የእነርሱ እርክሰት" የሚሉት ቃላት በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ምድሬን ስላረከሷት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"መሙላት" የሚለው ፈሊጥ በምድሪቱ ላይ ብዙ ጣኦታትን አደረጉ ማለት ነው፡፡ "ለእነርሱ ስሜቶች" የሚሉት ቃላት በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የእኔን ርስት በአስጸያፊ ጣኦቶቻቸው በመሙላታቸው ምክንያት" ወይም "አስጸያፊ ጣኦቶቻቸው ርስቴ ባለበት ስፍራ ሁሉ በመደረጋቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ምድሪቱ እንደ ቋሚ ሀብቱ አድርጎ የቆጠራት የእርሱ ርስት እንደሆነች አድርጎ ይናገራል፡፡ "የእኔ ርስት የሆነችው ምድር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኤርምያስ ለያህዌ መናገር ይጀምራል፡፡
ኤርምያስ ያህዌ ለእርሱ ጠላቶቹ ሊያጠቁት የማይችሉበት ስፍራ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አንዱን ሃሰብ ሶስት ጊዜ ይደጋግማል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ጥንድ ትርጉም የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ህዝቦች" የሚለው ቃል የሚወክለው የተለያዩ አገራት ሰዎችን ነው፡፡ "የተለያዩ አገራት ሰዎች ወደ አንተ ይሄዳሉ" ወይም "የአገራት ሰዎች ወደ አንተ ይመጣሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ሄደ እና መጣ የሚሉት ቃላት አገባብ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን በምድር ላይ ሩቅ የሆነው ስፍራ ማለት ነው፡፡ ሁለቱን ጫፎች በማመሳከር፣ በመሃል የሚገኙትን ስፍራዎች ሁሉ ያመለክታል፡፡ "በምድር ሩቅ የሆነው ስፍራ" ወይም "በምድር በሁሉም ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና (ሜሪዝም/ከዳር እስከ ዳር/ከጽንፍ እስከ ጽንፍ የሚሉትን ይመልከቱ))
እዚህ ስፍራ "ማታለል" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሀሰተኛ ጣዖቶች ነው፡፡ "አባቶቻችን አንዳች የማይጠቅሙ ሀሰተኛ ጣዖቶችን ወረሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ሄደ እና መጣ የሚሉት ቃላት አገባብ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የእነርሱ" እና "ከእነርሱ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት አባቶች ያምኑባቸውን ጣዖቶች ነው፡፡ ሁለቱ ሀረጋት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው፤ ሁለተኛው እንዴት "ከንቱ እንደሆኑ ያብራራል" (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠይቁት ሰዎች ለራሳቸው አማልክት ሊያበጁ እንደማይችሉ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ሰዎች ለራሳቸው አማልክትን ሊያበጁ አይችሉም፡፡ ያበጇቸው ነገሮች አማልክት አይደሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ስለዚህ፣ በእርግጥ፡፡" እዚህ ስፍራ ያህዌ መናገር ይጀምራል፡፡ "ያያሉ" የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚሆነው ትኩረት ይሰጣል
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የአገሩን ሰዎች ነው፡፡ ያህዌ ይህንን ሀረግ የሚደግመው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሀይልን እና ስልጣንን ነው፡፡ ሁለቱ ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ደግሞም ለያህዌ ታላቅ ሀይል ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "ታላቁ ሀይሌ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ጥንድ ትርጉም የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ " ስም" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የያህዌን ማንነት ነው፡፡ "እኔ እውነተኛ አምላክ የሆንኩ ያህዌ እንደሆንኩ ያውቃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ ትንቢት የሚጽፈው በግጥም መልክ ነው፡፡ የዕብራውያን ስነግጥም የተለያዩ ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤዎችን ይጠቀማል፡፡ (ስነግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ይሁዳ ኃጢአት እጅግ ታላቅ መሆን አንድ ሰው ኃጢአታቸውን በቋሚነት እንደቀረጸው እና እነርሱም ሊያቆሙት እንደማይችሉ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ይሁዳ" የሚለው ቃል የሚወክለው የይሁዳን ሰዎች ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የይሁዳ ኃጢአት ተጽፏል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ይህ ተቀርጽዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
የህዝቡ ኃጢአተኝነት ልምዶች የተገለጸው በየራሳቸው ልቦች ላይ እንደተቀረጸ ተደርጎ ነው፡፡ "ልቦች" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሰውን ሁለንተና፡ ማለትም ሀሳብ፣ ስሜት እና ድርጊቶች ነው፡፡ "በማንነታቸው ላይ ተቀርጽዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቀንዶች" የሚለው ቃል የሚያመለክተው በመሰዊያዎች ጠርዝ የሚገኙትን ጉጦች ነው፡፡
"ሀብት" እና "ንብረት" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ የሚያመለክቱትም ዋጋ አላቸው ብለው የሚቆጥሯቸውን ነገሮች ነው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ሰዎች የሰረቋቸውን ወይም በሀይል የወሰዷቸውን ነገሮች ነው፡፡
ያህዌ ምድሪቱን በቋሚነት ለይሁዳ እንደሰጠው ርስት አድርጎ ይናገራል፡፡ "ርስት አድርጌ የሰጠኋችሁን ርስት ታጣላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የቁጣውን ታላቅነት እርሱ የተቆጣቸውን እንደሚያቃጥል እሳት አድርጎ ይናገራል፡፡ "ቁጣዬ ለዘለዓለም የሚነድ እሳት እስኪመስል ድረስ እጅግ አስቆጥታችሁኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔ በሰው ልጅ ላይ የሚታመንን ማንኛውንም ሰው ረግመዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስጋ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሰው ልጅን/ሰዎችን ነው፡፡ "እርሱ ለጥንካሬው በሰው ላይ ይታመናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሀሳብን እና ስሜትን ነው፡፡ "መሰጠቱን/ጥሞናውን ከያህዌ ያርቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ከያህዌ ይልቅ በሰው የሚታመን ሰው ለም ባልሆነ መሬት ላይ ለማደግ እንደሚታገል ተክል ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰው የማይኖርበት ጠፍ ምድር" የሚለው "ምድረበዳ" ከሚለው ጋር በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አለው፡፡ "ጠፍ ምድረ በዳ ማንም የማይኖርበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
በወንዝ ዳርቻ እንደ ተተከለዛፍ በያህዌ የሚታመን ሰው ሁልጊዜ ይበለጽጋል፡፡ ዝናብ በማይኖር ጊዜ አይጎዳም፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እርሱ በውሃ ዳር እንደተተከለ ዛፍ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ከወንዝ ውሃ ስለሚያገኝና በሙቀት እና ድርቅ ስለማይጎዳ ዛፍ፣ ከእነዚህ ነገሮች የተነሳም ዛፉ እንደማይፈራ አድርጎ ይናገራል፡፡ "ድርቅ ሲሆን አይጎዳም… በድርቅ አመትም ጉዳት አይደርስበትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሰዎችን አይምሮ እና ሀሳብ ነው፡፡ "የሰው ልብ ይበልጥ አስመሳይ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
x
ኤርምያስ ቤተ መቅደሱ "የክብር ዙፋን" እንደሆነ አድርጎ ይገልጻል፤ ምክንያቱም ያህዌ የሚኖረው እና የሚገዛው በዚያ ስለሆነ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው በእየሩሳሌም የጽዮንን ተራራ ነው
እዚህ ስፍራ "አንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከአንተ ፊታቸውን ያዞሩትን ሁሉ በአፈር ላይ ትጽፋቸዋለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ አንድ ሰው ስሙን በአፈር ላይ ቢጽፍ እነዚያ ስሞች በፍጥነት እንደሚጠፉ ሁሉ ያህዌ እንዚህ ሰዎች ሞተው እንደሚረሱ የገለጸበት ዘይቤ ነው፡፡ "አንድ ሰው በአፈር ላይ እንደ ጻፋቸው ስሞች ይጠፋሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) "ምድር" የሚለው ቃል ሙታን ለሚገኙበት ስፍራ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ሀረጉ ያህዌ አንድ ሰው ሙታንን በመዝገብ እንደጻፈ አድርጎ የተናገረበት ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "በሙታን ስፍራ ያሉትን ይገናኛሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ያህዌ የህይወት መገኛ መሆኑን የሚገልጸው የህይወት ውሃ መንጭ እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ "ያህዌ፣ እንደ ህይወት ውሃ ምንጭ የሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ንጹህ እና ወራጅ ውሃን የህይወት ውሃ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ "ንጹህ ወራጅ የውሃ ምንጭ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ በእርግጥ ትፈውሰኛለህ… አንተ በእርግጥ ታድነኛለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራተጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "እኔ የማወድስህ አንተ ነህ" ወይም 2) "በውዳሴ ለመዘመሬ ምክንያቱ አንተ ነህ"
"እይ" ወይም "አድምጥ" ወይም "ልነግርህ ለተዘጋጀሁት ትኩረት ስጥ"
እዚህ ስፍራ "እኔ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኤርምያስን ሲሆን "እነርሱ" የሚለው ጠላቶቹን ያመለክታል፡፡
ሰዎቹ ይህንን ጥያቄ ያነሱት/የተጠቀሙበት በኤርምያስ ላይ ለመሳለቅ ነው፤ ምክንያቱም የተናገራቸው ነገሮች ገና አልተፈጸሙም ነበር፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክም ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ያህዌ የነገረህ ነገሮች መች ተፈጸሙ" ወይም "ያህዌ ይሆናሉ ብሎ የነገረህ ነገሮች አልተፈጸሙም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ያህዌ የተናገረው ይሁን"
ኤርምያስ ህዝቡን መምራትን እና መሸከምን የሚገልጸው ራሱን በጎችን እንደሚሸከም እረኛ አድርጎ ነው፡፡ ያንን ስራ መተውን የሚገልጸው ከስራው እንደመሸሽ አድርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ አልፈልገውም"
እዚህ ስፍራ "ከንፈሮች" የሚለው ቃል የሚወክለው ተናገሪውን ኤርምያስን ነው፡፡ "ትዕዛዝ/ቃል" የሚለው በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የተናገርኩት አዋጅ" ወይም "እኔ ያወጅኳቸው/የተናገርኳቸው ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔ አደረግኳቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ያህዌን ጠላቶቹ እርሱን ሊያጠቁት የማይችሉበት ስፍራ አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በመከራ ጊዜያት"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በአሳዳጆቼ ላይ እፍረት አምጣባቸው፣ በእኔ ላይ ግን ሀፍረት አታድርስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ በመሰረቱ ከቀደመው ጋር ተመሳሳይ ትርጉም አለው፤ ደግሞም በኤርምያስ ጸሎት ላይ ትኩረት ይጨምራል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እጅግ አስፈራቸው፣ እኔን ግን እንድፈራ አታድርገኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ያህዌ ጠላቶቹን እንደ ዕቃ እንዲሰባብራቸው ይናገራል፡፡ "እጥፍ መጠን" የሚለው ፈሊጥ ሁለቴ ያህል ማድረግ የሚል ትርጉም አለው፡፡ "በሙሉ ጥፋት ሰባብራቸው" ወይም "ሁለቴ ያህል አጥፋቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ፈሊጥ የሚሉትን ይመልከቱ)
ግሱ ከቀደመው ሀረግ ሊገኝ ይችላል፡፡ "ከዚያ ወደ ሌሎች የእየሩሳሌም በሮች ሄደህ ቁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኢሊፕሲስ/የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
"ህይወታችሁን ለመጠበቅ/ለማዳን"
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ሰዎቹ መስማት ያለመፍቀዳቸውን ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "መስማት አልፈቀዱም" ወይም "መታዘዝ አልፈቀዱም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ የሰዎቹን ግትር መሆን አንገታቸውን እንደ ገተሩ እና የማይንቀሰዳቀስ እንዳደረጉ አድርጎ ይገልጻል፡፡ "ግትር ሆኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የይሁዳ ንጉሥ የተቀመጠበት ዙፋን የሚለው የቀረበው "የዳዊት ዙፋን" በሚል ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 13፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በይሁዳ ዙፋን ላይ የተቀመጡ" ወይም "የይሁዳ አገር ነገሥታት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች ለዘለዓለም በዚህች ከተማ ይኖራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእየሩሳሌም በሮችን በእሳት አነዳለሁ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች ሊያጠፉት አይችሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ የዋለው ከእግዚአብሔር ልዩ መልዕክት ለማምጣት ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በኤርምያስ 7፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ለኤርምያስ የሰጠው መልዕክት ይህ ነው፡፡ እንዲህ አለ፣ 'ተነስ" ወይም "ያህዌ ለኤርምያስ የተናገረው መልዕክት ይህ ነው፡ 'ተነስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሸክላ ሰሪው የስራ ስፍራ፡፡" ሸክላ ሰሪ ከጭቃ ሸክላ የሚሰራ ሰው ነው፡፡
"እነሆ" የሚለው ቃል በታሪኩ ውስጥ አዲስ ሰው እንደሚገባ ያነቃናል፡፡ የእናንተ ቋንቋ ለዚህ የራሱ የሆነ አገላለጽ ሊኖረው ይችላል፡፡
የሸክላ ሰሪው መንኮራኩር የሚሽከረከር ትንሽ ጠረጴዛ ነው፡፡
"ተበላሸ" የሚለው ቃል የሚሰራው ቁስ ብልሽት አለበት ማለት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በእጁ ላይ የነበረው የሚያበጀመው የሸክላ እቃ ጥሩ አልነበረም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይሰራው የነበረው" ወይም "ቅርጽ ይሰጠው የነበረው"
የዚህ ፈሊጥ ትርጉም ሌላ ነገር ለመስራት መወሰን ማለት ነው፡፡ "ስለዚህ የተለየ ምርጫ አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዐይኖች" የሚለው የሚወክለው ማየትን ሲሆን ማየት ደግሞ የሚገልጸው አስተያየትን/ሃሳብን ነው፡፡ "ለማድረግ መልካም ሆኖ እንዳሰበው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ የዋለው ከእግዚአብሔር ልዩ መልዕክት ለማምጣት ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በኤርምያስ 1፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ መልዕክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህ አለ፣ 'መናገር አለብህ" ወይም "ያህዌ ይህን መልዕክት ለእኔ ተናገረ፡ 'መናገር አለብህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ጥያቄ ያህዌ በእስራኤል ላይ ደስ የሚያሰኘውን ለማድረግ ስልጣን እንዳለው ትኩረት ይሰጣል፡፡ "የእስራኤል ቤት ሆይ፣ ሸክላ ሰሪው በሚሰራው ሸክላ ላይ ስልጣን እንዳለው እኔ በእናንተ ላይ ማድረግ እችላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግሥት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እስራኤል" ወይም "የእስራኤል መንግሥት" ወይም "የእስራኤል ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"የምናገረው እውነተኛ እና ጠቃሚ ስለሆነ ትኩረት ሰጥተህ ስማ"
ሸክላ ሰሪው ይሆናል በሚለው መንገድ በእጁ ያለውን ጭቃ ዳግም መስራት እንደሚችል ያህዌ አስራኤልን ዳግም መስራት እንደሚችል ያነጻጽራል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት አገላለጾች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ በመጀመሪያው ገለጻ፣ ያህዌ አንድን መንግሥት ያ መንግሥት ተክል እንደሆነ ወይም የሚያፈርሰው ህንጻ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"አስቀርለታለሁ" ወይም "አላመጣበትም"
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ያህዌ መንግሥታትን ስለ ማጠናከር የሚናገረው እርሱ እንደሚገነባቸው ህንጻዎች፣ እና እንደሚተክላቸው ተክሎች አድርጎ ነው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እርሷ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው አገሪቱን ወይም መንግሥቷን ነው፣ ይህም በዚያች አገር ለሚኖሩ ሰዎች ወይም መንግሥት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ዐይኖች" የሚለው ቃል የሚወክለው ማየትን ሲሆን፣ ማየት ደግሞ ሀሳብን ወይም ፍርድን ይወክላል፡፡ "የዚያች አገር ሰዎች እኔ ክፉ ነው የምላቸውን ነገሮች ቢያደርጉ " በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ድምጽ" የሚለው ቃል የሚወክለው የያህዌን ንግግር ነው፡፡ እዚህ ስፍራ፣ "አለ መስማት" አለመታዘዛቸውን የሚያሳይ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ለነገርኳችሁ ባትታዘዙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ አንባቢው ቀጥሎ ለሚሆነው ትኩረት እንዲሰጥ ያደርጋል፡፡ "ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም "ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ"
ያህዌ ጥፋት ሊያመጣ መነሳቱን የገለጸው ሸክላ ሰሪው ሸክላ እንደሚያበጅ ጥፋት እርሱ የሚያበጀው አካል እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ ሁለተኛው ዐረፍተ ነገር የመጀመሪያው የተለያዩ ቃላትን እንደተጠቀመ ሁሉ ተመሳሳይ ሃሳብን ይደግማል፡፡ "እኔ በእናንተ ላይ ጥፋት ለማምጣት ተነስቻለሁ/እቅድ አድርጌያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"እቅድ ማውጣት"
ያህዌ የአንድን ሰው የህይወት ዘይቤ የዚያ ሰው "መንገድ" ወይም የሚሄድበት መንገድ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ "ክፉ የህይወት መንገዱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"መንገዶች" እና "ልምምዶች" የሚሉት ቃላት ሁለቱም የአንድን ሰው ድርጊቶች እና አጠቃላይ የህይወት ዘይቤ ያመለክታሉ፡፡ "ስለዚህ ድርጊቶቻችሁ መልካም እንዲሆንላችሁ ያደርጋሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የይሁዳን እና የእየሩሳሌምን ነዋሪዎች ነው፡፡
ለዚህ ፈሊጥ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ህዝቡ ኤርምያስ ለሚነግራቸው ጥንቃቄ አያደርጉም/ደንታ ቢስ ናቸው፡፡ "አንተ ለምትናገረው ግድ የለንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) ህዝቡ ኤርምያስ የሚናገራቸውን በማድረግ መልካም እንደሚሆን አያስቡም፡፡ "የምተናገረው የሚሆን ነገር አይደለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ልብ" የሚለው ቃል የሚወክለው የሰውየውን አይምሮ እና ፈቃድ ነው፡፡ "የእርሱ ክፉ፣ እና ግትር አይምሮ/አስተሳሰብ የሚፈልገው" ወይም "በግትርነት ማድረግ የምንፈልገው ማናቸውም አይነት ክፉ ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ህዝብ" የሚለው ቃል የሚወክለው በአገራት ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን ነው፡፡ ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚያቀርበው የይሁዳን ህዝብ ለመገሰጽ ነው፡፡ "አንዳቸውም እንዲህ ያለ ነገር ሰምተው ያውቁ እንደሆነ እስቲ አገራትን ጠይቁ፡፡" ወይም "በምድር ላይ በየትኛውም ስፍራ ማንም እንዲህ ያለ ነገር ሰምቶ አያውቅም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
አገራትን በሴት መግለጽ የተለመደ ነበር፡፡ ያህዌ እስራኤልን ለእርሱ ንጽህት እና ታማኝ እንደሆነች ሲገልጽ ድንግል እንደሆነች አድርጎ ሲሆን የእስራኤልን ለእርሱ ታማኝ አለመሆን የሚገልጸው "አሰቃቂ ድርጊት እንደፈጸመች" በማድረግ ነበር፡፡ "እንደ ድንግል የሆነችው እስራኤል፣ አሰቃቂ ድርጊት ፈጸመች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ዘይቤያው አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠይቀው በተራሮቹ ላይ የሚገኘው በረዶ እንደማይቀልጥ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "በሊባኖስ የሚገኘው በረዶ በጎኖቹ የሚገኙትን አለታማ ኮረብቶች ተለይቶ አያወቅም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"የአለታማ ኮረብቶች ተረተር/ጎኖች"
ያህዌ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚያነሳው የተራራ ምንጮች መፍሰሳቸውን በፍጹም እንደማያቋርጡ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ ምንጮቹ የሚደርቁት ከጠፉ እንደሆነ ይናገራል፡፡ "ከርቀት የሚመጡት እነዚያ ቀዝቃዛ የተራራ ምንጮች መፍሰሳቸውን በፍጹም አያቆሙም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ የአንድን ሰው የህይወት ዘይቤ እንደሚሄድበት መንገድ አድርጎ ሲናገር፣ ለእርሱ ታማኝ ያልሆነ ሰው በመንገዱ ላይ እየተደነቃቀፈ እንደሆነ አድርጎ ይገልጻል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ይህ በመንገዳቸው እንዲደነቃቀፉ ያደርጋል" ወይም "ይህ በመንገዳቸው እንዲደነቃቀፉ ያደርጋል" ወይም "ይህ በመንገድ ላይ ሲራመዱ እንደሚደነቃቀፉ ያለ ይሆናል" (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ የአንድን ሰው የህይወት ዘይቤ እንደሚሄድበት መንገድ አድርጎ ይናገራል፡፡ እዚህ ስፍራ "የጥንቶቹ መንገዶች" የሚለው የሚወክለው ያህዌ አባቶቻቸው እንዲኖሩበት የነገራቸውን መንገድ ሲሆን "አነስተኛ/ዝቅ ያሉ መንገዶች" የሚለው ደግሞ የሚወክለው ለያህዌ በታማኝነት አለመኖርን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አስፈሪ" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ሰዎችን የሚያስፈራ ነገር ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"የጥላች ድምጽ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጠንካራ የሆነ ያለ መቀበልን መግለጫ ድምጽ ሲሆን በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ሰዎች ሁሌም የጥላቻ ድምጽ የሚያሰሙበት ነገር"
እዚህ ስፍራ "እርሷ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ምድራቸውን ነው፡፡
ያህዌ ህዝቡን፣ አብዋራን እና ፍርስራሽን እንደሚበትን የምስራቅ ነፋስ ሆኖ በጠላቶቻቸው ፊት እንደሚያሳድዳቸው ይናገራል፡፡ "እንደ ምስራቅ ነፋስ ሆኜ በጠላቶቻቸው ፊት እበትናቸዋለሁ" ወይም "የምስራቅ ነፋስ አብዋራን እና ፍርስራሽን እንደሚበትን በጠላቶቻቸው ፊት እበትናቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው "የእኔ ህዝብ/ህዝቤ" የሚለውን ነው፡፡
"በእነርሱ ላይ ጀርባዬን አዞራለሁ፣ እንጂ ፊቴን አያዩም፡፡" በአንድ ሰው ላይ ጀርባን ማዞር አለመቀበልን የሚያመለክት ሲሆን ወደ አንድ ሰው ፊትን መመለስ መቀበልን/ሞገስ ማግኘትን የሚያመለክት ተምሳሌታዊ ድርጊት ነው፡፡ "እኔ አልቀበላቸውም ለእነርሱ ሞገስ አልሰጥም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"ኤርምያስን ለመጉዳት እቅድ እናውጣ"
"በፍጹም አይጠፋም" የሚሉት ቃላት በእነዚህ በእያንዳንዳቸው ሀረጋት ውስጥ ሊጨመር ይችላል፡፡ ይህ በአዎንታዊ ቃላትም ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ህጉ በፍጹም ከነቢያት ሊጠፋ፣ ደግሞም ምክር ከጠቢባን ሰዎች ሊጠታጣ፣ እና ከነቢያት ቃል ሊታጣ አይችልም" ወይም "ካህናቱ ሁሌም ህጉ ይኖራቸዋል፣ ጠቢባኑ ሰዎች ሁሌም ምክር ሊያቀርቡ፣ እና ነቢያቱ ሁሌም ቃል ይናገራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቃላት" የሚወክለው ነቢያት የሚናገሩትን ከያህዌ ዘንድ የሆነ መልዕክት ነው፡፡ "ከነቢያቱ የያህዌ ቃላት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎቹ በኤርምያስ ላይ የሚጎዱ ቃላትን መናገርን እርሱን እንደሚያጠቁበት መሳሪያ አድርገው ይናገራሉ፡፡ "እርሱን የሚጎዱ ነገሮችን ተናገሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኤርምያስ ለያህዌ መናገር ይጀምራል፡፡
ኤርምያስ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው መልካም ድርጊቶች ምላሻቸው ክፉ መሆን እንደማይገባው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "ከእነርሱ የሚደርስብኝ ጉዳት ለእነርሱ መልካም የመሆኔ ምላሽ መሆን የለበትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ጠላቶቹ እርሱን ለመግደል ማቀዳቸውን እርሱን ለማጥመድ ጉድጓድ እንደቆፈሩ አድርጎ ይናገራል፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቁጣ" የሚለው ቃል የሚወክለው ያህዌ በእነርሱ ላይ ሊያደርስ ያቀደውን ቅጣት ነው፡፡ ኤርምያስ ያህዌ የእርሱን ጠላቶች አለመቅጣቱን የሚገልጸው ቁጣውን ከእነርሱ እንዳራቀ አድርጎ ነው፡፡ "ስለዚህ በቁጣህ አትቀጣቸውም/አትገስጻቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"አሳልፈህ ስጣቸው" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር አንድን ሰው በሌላው ሀይል ስር ማድረግ የሚል ትርጉም አለው፡፡ ኤርምያስ ስለ "ረሃብ/ችጋር" የሚናገረው በሌላው ሰው ላይ ስልጣን እንዳለው ሰው አድርጎ ነው፡፡ "ልጆቻቸው በረሃብ እንዲሞቱ አሳልፈህ ስጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጆች" የሚለው ቃል የሚወክለው ሀይልን ነው፡፡ "ሰይፍ የያዙ በእነርሱ ላይ ሀይል እንዲኖራቸው አድርግ" ወይም "በጦር ሜዳ ይሙቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የሴቶቻቸው ባሎች እና ልጆቻቸው ይሙቱ፡፡ "ሀዘንተኞች" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ልጆቻቸው የሞቱባቸውን ሴቶች ነው፡፡
ምናልባት ግሡ ከቀደመው ሀረግ ሊገኝ ይችላል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች ወንዶቻቸውን ይግደሏቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ምናልባት ግሡ ከቀደመው ሀረግ ሊገኝ ይችላል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች ወጣት ወንዶቻቸውን በጦር ሜዳ በሰይፍ ይግደሏቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"የጥፋት ጩኸት" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች የጭንቀት ጨኸትን ይስሙ" ወይም "ሰዎች የሌሎችን የጭንቀት ጩኸት ይስሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ኤርምያስ ጠላቶቹ እርሱን ለመግደል እያቀዱ መሆኑን የገለጸው የሚወድቅበትን ጉድጓድ እንደቆፈሩ እና እርሱን ለማጥመድ ወጥመድ እንዳዘጋጁ አድርጎ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በኤርምያስ 18፡20 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "እግር" የሚለው ቃል የሚወክለው ኤርምያስን ነው፡፡ "ለእኔ ወጥመድ አዘጋግተዋል/አጥምደዋል" ወይም "ውድቀቴን ለማፍጠን ወጥመድ አጥምደዋል" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ያህዌ የእርሱን ጠላቶች ኃጢአት ይቅር ማለቱን አንድ ሰው የእነርሱን ኃጢአት እንደመዘገበ እና ያህዌ ይንን እንደሚያጠፋው አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ የዚህ ሀረግ ትርጉም ከቀደመው ሀረግ ጋር ተመሳሳይ ትርጉም አለው፡፡ "ኃጢአታቸውን ይቅር አትበል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች በፊትህ የተጣሉ ያድርጓቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቁጣ" የሚለው ቃል በግስ መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንተ በእነርሱ ላይ ተቆጥተህ ሳለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰዎች ለሀሰተኛ አማልዕክት የሚሰዉበት፣ ከእየሩሳሌም ከተማ በስተ ደቡብ የሚገኝ ሸለቆ ስም ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 7፡31 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም "ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ"
እዚህ ስፍራ "ጆሮዎች… ጭው ይላሉ" የሚለው ፈሊጥ ትርጉም እያንዳንዱ በሚሰማው ይረበሻል የሚል ነው፡፡ "ይህንን የሰማ ሁሉ ይረበሻል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ይጮህባቸዋል" 2) "ይንቀጠቀጣሉ"
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የይሁዳን ሰዎች ነው፡፡
እዚህ ላይ "የንጹሀን ደም" የሚለው የሚወክለው የንጹሃን ሰዎችን መገደል ነው፡፡ ያህዌ የብዙ ሰዎችን መገደል አንድን ስፍራ በደም መሙላት አድርጎ ይናገራል፡፡ "በዚህ ስፍራ ብዙ ንጹሃን ሰዎችን ገድላችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አይምሮ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የያህዌን ሃሰብ/ፈቃድ ነው፡፡ በኤርምያስ 7፡31 ላይ ይህ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እኔ በፍጹም ስለዚህ አስቤ አላውቅም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም "ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ"
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች ከእንግዲህ ይህን ስፍራ አይጠሩትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በኤርምያስ 7፡31 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"በሰይፍ እንዲወድቁ" የሚለው ፈሊጥ በጦርነት ውስጥ እንዲሞቱ ማለት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጠላቶቻቸው በሰይፍ እንዲገድሏቸው አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የይሁዳን እና እየሩሳሌምን ህዝቦች ነው፡፡
ግሡ ከቀደመው ሀረግ ሊወሰድ ይችላል፡፡ "በ…እጅ መውደቅ" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር በሰው መገደል የሚል ትርጉም ሲኖረው፣ "እጅ" ከሚለው ቃል ጋር የሚወክለው የሰውየውን ሁለንተና ነው፡፡ "ሊገድሏችሁ የሚፈልጉ ሁሉ እንዲገድሏቸው አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እንደዚሁም ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"የጥላች ድምጽ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጠንካራ የሆነ ያለ መቀበልን መግለጫ ድምጽ ሲሆን በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ሰዎች ሁሌም የጥላቻ ድምጽ የሚያሰሙበት ነገር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"በእየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎችን እንዲበሉ አደርጋለሁ"
"በከበባው ምክንያት"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከጠላቶቻቸው እና ህይወታቸውን ከሚፈልጉ የተነሳ በላያቸው ጭንቀት ይመጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ማየት" የሚለው ረቂቅ ስም "መመልከት" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከአንተ ጋር የሄዱ ሰዎች እየተመለከቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ብዙ ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክት ለማስተዋውቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ማንም ይህን እንደገና ሊጠግነው አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤቶች" የሚለው ቃል እዚህ ስፍራ ሊገባ ይችላል፡፡ "የይሁዳ ነገሥታት ቤቶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
ለእግዚአብሔር አላማ ተቀባይነት ያላገኙ ሰዎች የተገለጹት በአካል ንጹህ እንዳልሆኑ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም "ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ"
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ሁለቱም ግትር ስለሆኑ ሰዎች ይናገራሉ፡፡ በመጀመሪያው ሀረግ፣ ያህዌ ደንዳና ስለሆኑ ሰዎች አንገታቸውን እንደ ገተሩ አድርጎ ይገልጻል፡፡ "በግትርነት ለማድመጥ እምቢ አሉ" በመሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ ትንቢት የሚጽፈው በሥነ ግጥም መልክ ነው፡፡ የዕብራውያን ስነግጥም የተለያዩ የትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ አይነቶችን ይጠቀማል፡፡ (ስነ ግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ጳስኮር ራሱ ኤርምያስን መታው ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ ወይም 2) ጳስኮር ሌሎች ሰዎች ኤርምያስን እንዲመቱት አዘዘ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ማሰሪያ ግንድ፣ ከእንጨት የተሰራ በመሃሉ ቀዳዳያለው ሰዎች የእስረኞችን እጆች፣ እግር፣ እና ጭንቅላት ለማሰሪያ/ለመጠረቅ የሚጠቀሙበት ግንድ ነው፡፡
ይህ በር በከተማይቱ ቅጥር መግቢያ ከሚገኘው ተመሳሳይ ስም ካለው በር ይለያል
ይህ ሀረግ እዚህ ስፍራ የዋለው ድርጊቱ የት ላይ እንደ ጀመረ ለማመልከት ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህ የሚገልጽበት መንገድ አዚህ ስፍራ ያንን መጠቀም ትችላላችሁ፡፡
የዚህ ስም ትርጉም "በሁሉም በኩል ሽብር" ወይም "በሽብር መከበብ" ማለት ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል ቀጥሎ ለሚነገረው ትኩረት ይጨምራል፡፡ "ቀጥሎ ለምናገረው ትኩረት ስጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"በሰይፍ መውደቅ" የሚለው ፈሊጥ ትርጉም በጦርነት ይሞታሉ ማለት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጠላቶቻቸው በሰይፍ ይገድሏቸዋል" ወይም "ጠላቶቻቸው በጦርነት ውስጥ ይገድሏቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዐይኖች" የሚለው ቃል የሚወክለው ጳስኮርን ነው፡፡ "አንተ ይህን ትመለከታለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል ሀይልን ያመለክታል፡፡ "የባቢሎን ንጉሥ መላውን ይሁዳ እንዲማርክ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የባቢሎንን ንጉሥ ነው፡፡
ያህዌ መሰረታዊ የሆነውን ተመሳሳይ ሀሳብ አራት ጊዜ የደገመው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ባቢሎን የእስራኤልን ጠቅላላ ሀብት፣ የንጉሡን ንብረቶች ጨምሮ ይወስዳል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ነገሮችን በሰዎች እጅ ላይ ማድረግ የሚወክለው ነገሮችን ለሰዎች አሳልፎ መስጠትን ወይም ሰዎች ነገሮችን እንዲወስዱ መፍቀድን ነው፡፡ "እነዚህን ነገሮች ለጠላቶቻችሁ እሰጣለሁ" ወይም "ጠላቶቻችሁ እነዚህ ሀብቶች እንዲወስዱ እፈቅዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በዚያ፣ ሰዎች አንተን እና የምትወዳቸውን ሀሰተኛ ነገሮችን የተናገርክላቸውን ሁላችሁምን ይቀብሯችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ወደ ያህዌ ይናገራል
አንዳንድ ዘመናዊ ቅጂዎች ይህንን የዕብራይስጥ አገላለጽ "ያህዌ፣ አንተ አሳመንከኝ፣ እኔም ደግሞ አመንኩህ" በማለት ይተረጉሙታል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ እኔን አታለልከኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ሌሎች በእርሱ ላይ ያፌዙበትን መንገድ ትኩረት ይሰጣል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሌሎች የሚስቁበት እና የሚያፌዙበት ሰው ነው
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ እናም የያህዌን መልዕክት በድፍረት ማወጁን ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "በግልጽ አወጅኩ" ወይም "ጮክ ብዩ አወጅኩ/ተናገርኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቃል" የሚያመለክተው የያህዌን መልዕክት ነው፡፡ "ዘለፋ" እና "ፌዝ" የሚሉት ቃላት በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ሰዎች በየቀኑ እኔን ይዘልፋሉ ደግሞም ያፌዙብኛል፤ ይህም የያህዌን መልዕክት ስላወጅኩ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"መሳለቂያ" እና "ፌዝ" የሚሉት ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ኤርምያስን የያህዌን መልዕክት በማወጁ ሰዎች መሳለቂያ እንዳደረጉት ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "ሰዎች በእኔ ላያ የተሳለቁበት ምክንያት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "በፍጹም ያህዌን አልጠቅስም ወይም ስለ እርሱ ምንም ነገር አልናገርም" ወይም 2) "ስም"የሚለው ቃል ስልጣንን ይወክላል፡፡ "ከእንግዲህ የእርሱ መልዕክተኛ ሆኜ አልናገርም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" እና "አጥንት" የሚሉት ቃላት የሚወክሉት የኤርምያስን እጅግ ውስጣዊ ማንነት ነው፡፡ ኤርምያስ የያህዌን መልዕክት አለመናገር እንደማይችል የገለጸው መልዕክቱ በውስጥ እንደሚነድ እሳት መሆኑን በመግለጽ ነው፡፡ "የያህዌ ቃል በውስጤ እንደሚነድ እሳት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
የኤርምያስ ጠላቶች እነዚህን ቃሎች ይናገራሉ፡፡
ኤርምያስ ጠላቶቹ እርሱን ለመክሰስ ስህተት ይሰራል ብለው እንደሚጠባበቁ የሚናገረው ከፍ ካለ ስፍራ ላይ እንደሚወድቅ ሰው አይነት እንደሆነ ይገልጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህን ቃሎች የሚናገሩት የኤርምያስ ጠላቶች ናቸው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ምናልባት እኛ ልናታልለው እንችል ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ያህዌ እርሱን መርዳቱን እና ከጠላቶቹ እርሱን ማዳኑን ያነጻጸረው ከታላቅ ጦረኛ ጋር ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ሊጎዱት የሚፈልጉት ጠላቶቹ እርሱን እንደሚያሳድዱት እና እርሱን ለመጉዳት አለመቻላቸውን ደግሞ እንደተሰናከሉ አድርጎ ይገልጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ያህዌ በእነርሱ ላይ ታላቅ ሀፍረት ያመጣባቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች ይህንን ፈጽሞ አይረሱም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሃሳብ/አእምሮ" የሚለው ቃል አንድ ሰው የሚያስበውን እና ውሳኔውን የሚገልጽ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "ልብ" የሚለው ቃል ደግሞ አንድ ሰው የሚሰማውን እና መሻቱን የሚገልጽ ሜቶኖሚ ነው፡፡ "የእያንዳንዱን ሰው ሃሳብ እና ስሜት ታውቃለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ከያህዌ ጋር መነጋገርን ቀጥሏል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የተወለድኩበትን ቀን ይርገሙት" ወይም "ሰዎች እኔ የተወለድኩበትን ቀን ይርገሙት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ለአባቴ የነገረውን ሰው እርገሙት" ወይም "ሰዎች ለአባቴ የነገረውን ሰው ይርገሙት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ለኤርምያስ አባት የኤርምያስን መወለድ የነገረውን ሰው ነው
ይህ የሚያመለክተው ሰዶምን እና ገሞራን ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው "ያንን ሰው" ነው፡፡
ኤርምያስ ገና እናቱ አርጋዛው ሳለች ቢሞት ይሻለው እንደነበረ የተናገረው የእናቱን ማህጸን እንደ መቃብሩ በማድረግ ነበር፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ነብሰጡር እናቱ ለዘለዓለም ሳትወልደኝ እንዳረገዘችኝ በኖረች ብሎ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ለመወለድ ምንም መልካም ምክንያት እንዳልነበረ ለማማረር ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "መከራ እና ጭንቀት… እንዲሁም ሀፍረት ለማየት ካልሆነ በስተቀር እኔ የምወለድበት ምንም መልካም ምክንያት አልነበረም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"መከራ" እና "ጭንቅ" የሚሉት ቃላት በመሰሩ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የአበሳውን መጠን እና ጥልቀት ያጎላሉ፡፡ "ብዙ መከራ ለመቀበል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቀኖች" የሚለው ቃል የሚወክለው የኤርምያስን የህይወት ዘመን ነው፡፡ "ህይወቴ በሀፍረት ተሞላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ የዋለው ከእግዚአብሔር ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 7፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ተመልክተው እንደ አስፈላጊነቱ ለውጥ አድርጉ፡፡ "ያህዌ ለኤርምያስ መልዕክት ሰጠው" ወይም "ያህዌ ለኤርምያስ መልዕክት ነገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በኤርምያስ 20፡1 ላይ የተጠቀሰው ጳስኮር አይደለም
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጳስኮር እና ሶፎንያስ ኤርምያስን እንዲህ አሉት"
ይህ በጭንቅ ሰዓት በትህትና የቀረበ ጥያቄ ነው፡፡ "እባክህ ስለ እኛ ያህዌን ለምንልን… እያጠቁን ነው"
"ባለፈው ዘመን እንዳደረገው"
"እርሱ ከእኛ እንዲመልስ"
ይህ አድማጩ ቀጥሎ ለሚሆነው ልዩ ትኩረት እንዲሰጥ ይናገራል
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ዋጋ ቢስ ለማድረግ ወይም 2) ወደ ከተማ መልሶ ለመላክ
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የጦር መሳሪያዎች የሚለው የሚያመለክተው እነርሱን የያዙ ወታደርች ሲሆን "እጅ" የሚወክለው መቆጣጠርን ነው፡፡ "አንተ የምታዛቸው ወታደሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) የጦር መሳሪያዎች በቀጥታ መሳሪያዎች ማለት ሊሆን ሲችል "እጅ" የሚለው የሚያመለክተው ንጉሡን እና ወታደሮቹን ሁለትንም ነው፡፡ "አንተ እና የአንተ ወታደሮች የያዛችሁት መሳሪያዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ቃል ባቢሎናውያን ለሚለው ሌላው ስያሜ ነው፡፡
"ወደ እናንተ ይገባሉ/ይመጣሉ"
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ያህዌ ባቢሎናውያን ወደ ከተማይቱ እንዲገቡ ይፈቅዳል ወይም 2)ያህዌ እስራኤላውያን መሳሪያዎቻቸውን ወደ ከተማይቱ መሃል መልሰው እንዲያመጡ ያደርጋል
ይህን የሚያደርገው ያህዌ መሆኑን አጽንኦት እና ትኩረት ሰጥቶ ይገልጻል፡፡ (ደጋጋሚ ተውላጠ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ሀረጎች ታላቅ ሀይልን የሚያመለክቱ ፈሊጣዊ አገላለጾች ናቸው፡፡ "በጣም በትልቅ ሀይል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ጥንድ ትርጉም የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ቀላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም የያዙ ናቸው፡፡ በአንድነት ሆነው የእርሱን ቁጣ ታላቅ ጥልቀት ያጎላሉ፡፡ "እጅግ ከፍ ባለ ታላቅ ቁጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"በእየሩሳሌም የሚኖሩ"
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ የሚያመለክተው ሰይፍ የሚጠቀሙበትን ጦርሜዳ ነው፡፡ "ጦርነቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚያመለክተው ጠላት በእነርሱ ላይ ያለውን ሀይል ነው፡፡ "ለ…ሀይል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጎች ሁሉ ናቡከደነጾርን እና የእርሱን ሰራዊት ያመለክታሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱን ለመግደል የሚፈልጉ"
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ በጦርነት ስለ መሞት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "በጦርነት/ጦር ሜዳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) በራሱ በሰይፍ ይገደላሉ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሶስት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ደግሞም ናቡከደነጾር ያለ ርህራሄ እንደሚጨክንባቸው አጽንኦት ይሰጣሉ፡፡ "አንዳች ምህረት አያሳያቸውም ወይም በፍጹም ርህራሄ አያሳያቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"የእየሩሳሌም ሰዎች"እኔ በፊታችሁ የህይወትን እና የሞትን መንገድ አስቀምጣለሁ ያህዌ ለእስራኤል ሰዎች በህይወት የሚኖሩበትን ወይም የሚሞቱበትን ምርጫ ያቀርብላቸዋል፡፡
በሰይፍ መሞት የሚያመለክተው በጦርነት መሞትን ነው፡፡ "በጦርነት እና በድርቅ ደግሞም በመቅሰፍት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተምሳሌታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚወክለው ሙሉ ለሙሉ መሸነፍን ነው፡፡ "ለ…መሸነፍ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"ከተለያየ አቅጣጫ ይከቧችኋል"
ለባቢሎናውያን የተማረከ፣ ሀብቱን ቢያጣም ህይወቱን ያተርፋል፡፡
የዚህ ፈሊጥ ትርጉም "በጽኑ ወስኛለሁ" ማለት ነው፡፡ "ይህችን ከተማ ለመቅጣት በጽኑ ወስኛለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በሁሉም ላይ በቁጣ ተነስቻለሁ"
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ አሳልፌ ሰጥቻታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚወክለው ንጉሡ ከተማይቱን ለማጥፋት ያለውን ሀይልን ነው፡፡ "ለንጉሡ ሀይል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከኤርምያስ 21፡12-23 ድረስ ላለው ክፍል አርእስት ሆኖ ሊያገለግል ይችላል፡፡ "ያህዌ ስለ ይሁዳ ንጉሥ፣ ስለ ቤተሰቡ እና ስለ አገልጋዮቹ የሚናገረውን አድምጡ"
"ቤት" የሚለው ቃል በንጉሡ ቤት ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው ንጉሡን እና ቤተሰቡን ነው፡፡ "የይሁዳ ንጉሥ እና ቤተሰቡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው "በይሁዳ ንጉሥ ቤት" እንደሚላቸውን ተመሳሳይ ሰዎች ነው፡፡ መላው የይሁዳ ነገሥታት የዳዊት ትውልድ ናቸው፡፡ "የዳዊት ትውልዶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ፍትህ" የሚለው ረቂቅ ስም ድርጊት ተደርጎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሁልጊዜም የምትገዟቸውን ሰዎች በትክክል አስተዳድሯቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚወክለው ሀይልን ነው፡፡ "እነርሱን የጨቆነው ሀይል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የያህዌ ቁጣ የተነገረው ክፉ የሰሩትን እንደሚያቃጥል አሳት ተደርጎ ነው፡፡ "እናንተን በቁጣዬ በቶሎ አንዳችሁንም ሳላስቀር ቀጥቼ አጠፋችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ በተነጻጻሪ ዘይቤ የቀረበውን የያህዌን ቅጣት በውሃ ሊጠፋ እንደማይችል ታላቅ እሳት መግለጹን ቀጥሏል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰሚው ሁሉ ቀጥሎ ሊሆን ላለው ነገር ትኩረት እንዲሰጥ ያነቃዋል፡፡ "ትኩረት ስጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ እየሩሳሌም እንደሚለው፣ ከሸለቆብ በላይ የሚገኘውን የእየሩሳሌም ክፍል ሊያመለክት ይችላል፣ ምክንያቱም "ነዋሪት" ነጠላ ቁጥር ሴቴ ጾታ ነው ወይም 2) ይህ ሌላ ከተማን ወይም ቡድን ሊያመለክት ይችላል፡፡ ብዙ ቅጂዎች ከተማይቱን ለይቶ ከማሳወቅ ይልቅ ዋናውን መልክ ይተዉታል፡፡
"እቃወማለሁ" ወይም "እኔ እቀጣለሁ"
x
"የይሁዳ ንጉሥ ቤተ መንግሥት፡፡" "ቤት" የሚለው ቃል የተለያዩ ሰፊ ትርጉሞች ሊኖሩት ይችላል፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው ንጉሡ የሚኖርበትን ንጉሣዊ ቤተመንግስት ነው፡፡
"ይህን መልዕክት አወጀ"
"ለያህዌ ቃል ትኩረት ስጡ"
ይህ የሚያመለክተው የይሁዳን ንጉሥ ነው፡፡
"ዙፋን" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚያመለክተው ዳዊት እንደነበረው እንደ ንጉሥ ያለን ስልጣን ነው፡፡ "ከአንተ በፊት እንደነበረው እንደ ንጉሥ ዳዊት አስተዳድር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ በሮች የሚለው የንጉሡ ቤተ መንግስት በሮችን ነው፡፡ "ወደ ንጉሡ የሚመጡ የአንተ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ፍትህ" እና "ጽድቅ" የሚሉት ረቂቅ ስሞች እንደ ድርጊቶች ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "ፍትሃዊ እን ትክክለኛ ድርጊት ፈጽሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"የተጠቃውን ከጨቋኞች እጅ አድኑ"
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚገልጸው ሀይልን ወይም መቆጣጠርን ነው፡፡ "የጨቋኙ ሀይል" ወይም "እርሱን ሊጎዳው የሚችል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በክፉ መንገድ አታድርጉ"
ወላጅ የሌለው ልጅ
እዚህ ስፍራ "ደም…ማፍሰስ" የተያያዘው ከግድያ ጋር ነው፣ "ደም" የሚያመለክተው የተገደሉ የሰዎችን ነው፡፡ "ንጹሃን ሰዎችን… አትግደሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እየሩሳሌም ወይም 2) መላው የይሁዳ አገር፡፡ ይህ ሰዎችን በሌላ ስፍራዎች መግደል መልካም ነው የሚል ትርጉም አይሰጥም፡፡
"ዙፋን" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚያመለክተው ዳዊት የነበረውን አይነት ንጉሣዊ ስልጣን ነው፡፡ "በፊታቸው እንደ ዳዊት የሚመሩ ነገሥታት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ወደ ቤተመንግሥቱ አደባባይ የሚያስገቡ በሮችን ያመለክታል
ይህ ሀረግ ንጉሦቹን እንደ ሀያል እና ባለጸጋ የሚገልጽ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዐረፍተ ነገር ሀያል እና ባለጸጋ የሚሆኑትን በሙሉ ይዘረዝራል፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እርሱ፣ የእርሱ አገልጋዮች፣ እና የእርሱ ህዝብ በሰረገላ እና በፈረሶች ወደ ቤተ መንግሥት ይገባሉ፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
"ትኩረት አንሰጥም ብትሉ" ወይም "እናንተ ባትታዘዙ"
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ በተለይ የሚያመለክተው ንጉሣዊ ቤተመንግስትን ነው፡፡
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ የሚያመለክተው ንጉሡ የሚኖርበትን ንጉሣዊ ቤተ መንግሥት ወይም 2) "ቤት" በቤቱ ለሚኖሩ የይሁዳ ነገሥታት ንጉሳዊ ዝርያ ላላቸው ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "የይሁዳ ንጉሣዊ ስርወ መንግሥት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "አንተ እንደ ገለዓድ ወይም እንደ ሊባኖስ ጫፍ ውብ ነህ" ወይም 2) "ገለዓድ ወይም የሊባኖስ ጫፍ እንደሚሰጠኝ ያህል ደስታ ትሰጠኛለህ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አስቀድሞ ውብ የነበረው ጠፍ እና በረሃ እንደሚሆን ተነገረ፡፡ "እንደ በረሃ ባዶ ስፍራ እንድትሆን አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተን እንዲያጠቁ ሰራዊት መርጫለሁ"
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የቤተመንግሥቱ አምዶች ወይም 2) የንጉሣዊ ቤተሰብ መሪ የሆኑ ወንዶች፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የቤተ መንግሥቱን አምዶች የሚያቃጥል እሳት ወይም 2) የንጉሣዊ ቤተሰቦች ጥፋት የተገለጸው በእሳት እንደሚቃጠሉ ተገርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ህዝቦች" የሚለው የሚያመለክተው ከእነዚያ አገራት በከተማይቱ የሚያልፉትን ሰዎች ነው፡፡ "ከዚያም ከተለያዩ አገሮች ብዙ ህዝብ በዚህች ከተማ ውስጥ ያልፋሉ" (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "ወድቀው እየሰገዱ" የሚለው የሚገልጸው ሰዎቹ ሲያመልኩ ያላቸውን አቋም ነው፡፡ "ሌሎችን አማልክትን አመለኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ የይሁዳን ንጉሥ ከመናገር ዞር ብሎ ጠቅላላ ህዝቡን መናገር ጀመረ፡፡
ይህ ነጠላ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተውም የተገደለውን ንጉሥ ኢዮስያስን ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ወደ ግብጽ የተሰደደውን ንጉሥ ኢዮአካዝን ነው፡፡
"በፍጹም ተመልሶ ዳግም የእስራኤልን ምድር አያይም" ወይም "በፍጹም ዳግም የትውልድ አገሩን አያይም"
ይህ ስም በዕብራይስጥ "ሰሎ፣" ነው፣ ነገር ግን ይበልጥ የሚታወቀው ኢዮአካዝ በሚለው ነው፡፡
"አባቱ ኢዮስያስ ሲሞት በምትኩ የነገሰው"
እነዚህ የሚያመለክቱት አዮአቄምን ነው፡፡
"ግፍ" እና "ፍትህ አልባነት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የተደገሙት ትኩረት ለመስጠት ሲሆን እንደ ድርጊቶች ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ቤቱን እና የላይኛውን ክፍሎች/ሰገነቱን ለመስራት ሰዎችን በፍትህ አልባነት አስገደደ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ ንጉሥ ኢዮአቄምን እና ቤተሰቡን ያመለክታል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ባህሪያት ሁሉም በጣም ውድ የሆነን ቤት ይገልጻሉ፡፡
ያህዌ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠይቀው ኢዮአቄምን ስለ ውድ ቤተመንግሥቱ ለመገሰጽ ነው፡፡ "ከጥድ የተሰራ ቤተመንግሥት መልካም ንጉሥ አያደርግህም፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠይቀው ኢዮአቄምን ስለ አባቱ ስለ ንጉሥ ኢዮስያስ አርአያነት ሊያስታውሰው ነው፡፡ "አባትህ ንጉሥ ኢዮስያስ፣ መልካም ህይወት ኖሯል፣ ሆኖም…ይህ ጽድቅ ከማድረግ አላገደውም፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ረቂቅ ስሞች የተደገሙ ትኩረት ለማድረግ ሲሆን እንደ ድርጊቶች ተደርገው ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ "በፍትሃዊነት እና በትክክል አደረገ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዐይኖች" የሚለው ማየት ለሚለው ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን "ልብ" የሚለው ለማሰብ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "ሌሎችን ከማጥፋት … በስተቀር በፍጹም ምንም ነገር አታይም ወይም አታስብም" ወይም "የምትመለከተው እና የታስበው ሁሉ ሌሎችን ስለ ምታታልልበት መንገድ ንጹህ ደም የምታፈስበትን፣ ደግሞም ሌሎችን የምትጨቁንበትን እና የምታጠፋበትን መንገዶች ነው" በሚሉት ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በማታለል ወይም ተገቢያልሆኑ መንገዶችን በመጠቀም ገንዘብ ማግኘት ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ድም…ማፍሰስ" የሚለው የተያያዘው ከግድያ ጋር ነው፤ "ደም" የሚያመለክተው የተገደሉትን ሰዎች ነው፡፡ "የዋህ ሰዎችን መግደል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ገንዘብ ለማግኘት በሌሎች ላይ የሃይል ድርጊት መፈጸም"
በቁጥር 18 ላይ፣ ያህዌ በቀጥታ ለኢዮአቄም መናገሩን አቁሞ ለሌሎች ሰዎች መናገር ይጀምራል፡፡ እዚህ ስፍራ "ለቅሶ" የሚለው የሚያመለክተው በኢዮአቄም ሞት ማዘንን ነው፡፡ "ኢዮአቄም በሚሞትበት ጊዜ አያለቅሱለትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
የኢዮአቄም ቀብር የተገለጸው ሰዎች አህያ በሚቀብሩበት መንገድ እንደሚደረግ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በድኑን የአህያ በድን በሚቀብሩበት መንገድ ይቀብራሉ፤ እየጎተቱ ወስደው ይጥሉታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ያህዌ ለኢየሩሳሌም ሰዎች፣ እንደሚጠፉ እየተናገረ ይመስላል፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር መጮህን ያመለክታል፡፡ በዚህ ሁኔታ፣ በሀዘን እያለቀሱ ነው፡፡ "ጩሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በእየሩሳሌም ደቡብ ምስራቅ የሚገኝ የተራራ ሰንሰለት (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"መልካም ታደርግ በነበረበት ጊዜ ከአንተ ጋር ተነጋግሬያለሁ"
"የአኗኗርህ መንገድ እንደዚህ ነበር"
መስማት ለመታዘዝ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "አንተ እኔን አልታዘዝክም" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የህ ቃላትን በመደጋገም የሚደረግ ገለጻ ነው - ያህዌ "እረኛ" የሚለውን ሃሳብ በተለያዩ ሁለት መንገዶች ተጠቅሞበታል፡፡ እዚህ ስፍራ "እረኞች" የሚለው ለእየሩሳሌም መሪዎች የዋለ ዘይቤ ነው፣ እናም ነፋስ "ነድቶ" ይወስዳቸዋል፡፡ ነፋስ ያህዌን ይወክላል፡፡ "እኔ መሪዎችሽን ነፋስ ነድቶ የወሰዳቸው ይመስል ጠርጌ እወስዳቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ምርኮኛ ይሆናሉ" ወይም "በስደት ይሄዳሉ"
ያህዌ ንጉሣዊውን ቤተመንግሥት እንደ ‘ሊባኖስ' እና ‘የጥድ ቤት' የገለጸው በብዙ ጥድ የተሰራ በመሆኑ ነው፡፡ "አንተ በሊበሰኖስ ጥድ በተሰራ በቤተ መንግሥት የምትኖር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ "አንተ" የሚለው ተውላጠ ስም ነጠላ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተው ንጉሡን ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
የዕብራይስጡ ትርጉም ግልጽ አይደለም፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "እነርሱ እጅግ ለአንተ ያዝናሉ" ወይም 2) "አንተ ታላቅ የጭንቀት ድምጽ ታሰማለህ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ጠላቶቹ ሲያሸንፉት ንጉሡ የሚሰማው ስቃይ ሴት ልጅ ስትወልድ እንደሚሰማት ስቃይ ጠንካራ ይሆናል፡፡ "ሴት በምጥ ሰአት እንደሚደርስባት ያለ ስቃይ በሚደርስብህ ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"በእርግጥ እኔ ህያው እንደሆንኩ፡፡"ያህዌ ይህንን አገላለጽ የተጠቀመው እርሱ ቀጥሎ የሚናገረው በእርግጥ እውነት ለመሆኑን ለማሳየት ነው" ይህ ጸና መሃላ የሚደረግበት መንገድ ነው፡፡ "እኔ በህያውነቴ እምላለሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ኢኮንያንን የእጁ ቀለበት ሊሆን ይችል እንደነበር ይነግረዋል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
የቀለበት ማህተም አንድ ንጉሥ በመዛግብት ላይ የስልጣን ማህተሙን ለማሳረፍ ይገለገልበት ነበር፡፡ ስለዚህም የቀለበት ማህተም የአገዛዝ ስልጣንን ይወክላል፡፡ ቀኝ እጅም ደግሞ የመግዛት ስልጣንን ይወክላል፡፡ "ንግሥናዬን ስልጣን የሚያመለክተው በቀኝ እጄ ያለው የቀለበት ማህተም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ ከእጄ እጥልሃለሁ" ወይም "እኔ በፍጥነት ከእጄ እጥልሃለሁ"ህይወትህን ለሚፈልጓት አሳልፌ ሰጥቼሃለሁ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ህይወትህን የሚፈልጓት እንዲማርኩህ አገርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚወክለው ሀይል እና ቁጥጥርን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የሚወክለው አንድን ሰው ለመግደል መፈለግን ወይም መሞከርን ነው፡፡ ይህ ሀረግ በኤርምያስ 11፡21 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "አንተን ለመግደል የሚሞክሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የይሁዳን ምድር ነው፡፡
በቁጥር 28 ላይ የተናጋሪው ማን እንደሆነ ግልጽ አይደለም፡፡
ኢኮንያን የተገለጸው አንዳች ጥቅም እንደማይሰጥ ገንቦ እና በማንም እንደማይወደድ ሰው ተደርጎ ነው፡፡ ጥያቄዎቹ የሚያጎሉት ምንም ዋጋ ወይም ወዳጅ እንደሌለው ነው፡፡ "ኢኮንያን የተሰበረ ዕቃ ያህል ዋጋ የሌለው እና በእርሱ ማንም ደስ የማይሰኝበት ሰው ነው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢኮንያን እና የእርሱ ትውልዶች የተገለጹት ከእቃ ወጥቶ እንደሚጣል ቆሻሻ ወደ ሌላ አገር እንደተጣሉ ተደርገው ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ መልዕክቱን ለምድሪቱ ሰዎች ሁሉ የተናገረው የምኖሩባትን ምድር በመጣራት ነው፡፡ ርዕሱ የተደጋገመው ለመልዕክቱ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ቃለ አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢኮንያን በርካታ ልጆች ነበሩት፡፡ ስለዚህ የዚህ ሀረግ ትርጉም ልጆች የሌሉት ተደርጎ ይቆጠራል ማለት ነው፡፡ ልጆቹ በእርሱ ስፍራ ተክተውት አልነገሡም፡፡ "አንዳች ልጅ እንደሌለው ይሆናል" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በዙፋን ላይ መቀመጥ በንግሥና መግዛት ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "መንገሥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ከቁጥር 1-4 ፣ ያህዌ እስራኤልን እንደ መሰማሪያው፣ የእስራኤልን ህዝብ እንደ በጎቹ እንደዚሁም የእስራኤልን መሪዎች እንደ እረኞች አድርጎ ይገልጻል፡፡ እረኞች በጎችን የመጠበቅ ሃላፊነት አለባቸው፤ ነገር ግን መሪዎቹ ይህንን አያደርጉም ነበር፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ሁለተኛው በመጀመሪያው ሀረግ ላያ የለውን ሀሳብ ያጠናክራል፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ እስራኤል ህዝብ እነርሱ የእርሱ በጎች እንደሆኑና የእስራኤል መሪዎች ደግሞ የእርሱ እረኞች እንደሆኑ አድርጎ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የእስራኤልን ምድር የህዝቡ መልካም መሰማሪያ አድርጎ ይገልጻል፡፡ ይህ መልካም መሰማሪያ ፍላጎታቸውን የሚያገኙበት ለመሆኑ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ወደ መልካም መስክ" ወይም "የሚፈልጉትን ሁሉ የሚያገኙበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"መብዛት/መጨመር" የሚለው ቃል እንዴት "ፍሬያማ" እንደሚሆኑ ያብራራል፡፡ "እነርሱ በቁጥር በብዙ ይጨምራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ እሾማለሁ"
"አይጎዱም"የሚለው ቃል አንድ ሰው እንዲፈሩ አድርጓቸዋል ማለት እና በመሰረቱ "ፍርሃት" ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከእንገዲህ ማንም አያስፈራቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ከህዝቤ አንዱም"
x
ይህ ቃል ቀጥሎ ለሚነገረው አስደናቂ መረጃ ትኩረት ለመስጠት የሚያነቃ ነው፡፡
መጪው ጊዜ የተነገረው ወደ ተናጋሪው ወይም ወደ አድማጩ እንደሚመጣ አካል ተደርጎ ነው፡፡ "ጊዜው ይመጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም እርሱ ተከታይ ሚሆነውን ይሾማል ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የዳዊት ትውልድ የሆነ መጪው ንጉሥ የተገለጸው በዛፍ ላይ እንዳደገ ቅርንጫፍ ተደርጎ ነው፡፡ "ጻድቅ ትውልድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አንዳንድ ዘመናዊ ቅጂዎች ይህንን "የዙፋኑ ህጋዊ ወራሽ" በሚል ይተረጉሙታል፡፡
"ፍርድ" እና "ጽድቅ" የሚሉት ረቂቅ ስሞች እንደ ድርጊቶች ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "ሰዎች በፍትህ እና በጽድቅ እንዲያከናውኑ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ምድር" የሚያመለክተው በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ "በአገሪቱ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ይሁዳ" የሚለው የሚያመለክተው የይሁዳ ህዝብ ነው፡፡ "የይሁዳ ሰዎች ይድናሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እርሱ ይሁዳን ከጠላቶቻቸው ያድናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እስራኤል" የሚለው የሚያመለክተው የእስራኤልን ህዝብ ነው፡፡ "የእስራኤልን ህዝብ በሰላም ይኖራል" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ንጉሡን ያመለክታል
"ጽድቅ" የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ድርጊት/ተግባር ሊገለጽ ይችላል፡፡ " ለእኛ ትክክል የሆነው የሚያደርግ፣ ያህዌ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቁጥሮች ምንም እንኳን በኤርምያስ 16፡14-15 ላይ ከሚገኘው ጋር ፍጹም አንድ ባይሆኑም በጣም ተመሳሳይ ናቸው፡፡ እነዚያ እንዴት እንደተተረጎሙ ያነጻጽሩ፡፡
ይህ ቃል ቀጥሎ ለሚነገረው አስደናቂ መረጃ ትኩረት ለመስጠት የሚያነቃ ነው፡፡
መጪው ጊዜ የተነገረው ወደ ተናጋሪው ወይም ወደ አድማጩ እንደሚመጣ አካል ተደርጎ ነው፡፡ "ጊዜው ይመጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ ያህዌ በእርግጥ ህያው እንደሆንኩ፡፡" ሰዎች ይህንን አገላለጽ የሚጠቀሙት ቀጥሎ የሚናገሩት ነገር በእርግጥ እውነት መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ ጽኑ ቃል ኪዳን የማድረግ ምልክት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 4፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"እኔ በእርግጥ በክብሬ እምላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ይሰጣሉ ደግሞም ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡ "የሚመልስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግሥት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እስራኤል" ወይም "የእስራኤል መንግሥት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው አስሩ ሰሜናዊ የእስራኤል ነገዶች ምርኮኛ የሆኑበትን እና በአካባቢያቸው በሚገኙ አገራት ውስጥ የተበተኑበትን መንገድ ነው፡፡
ይህ እስራኤላውያን ከየት እንደ ተበተኑ ያመለክታል፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከዚያ ዳግም በገዛ ምድራቸው ይኖራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ከቁጥር 9-13 ድረስ ኤርምያስ የያህዌን መልዕክት ለሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት ያደርሳል፡፡ ኤርምያስ በቁጥር 9 ላይ ይናገራል፣ ነገር ግን በቁጥር 10 ላይ የሚገኘው ቃል የኤርምያስ ይሁን የያህዌ ግልጽ አይደለም፡፡
ነቢዩ ልቡ እንደተሰበረ እና አጥንቶቹ እንደ ተንቀጠቀጡ የሚናገረው ከሀሰተኛ ነቢያት የተነሳ የሚደርስበትን ቅጣት በመፍራት ነው፡፡ "ከሀሰተኛ ነቢያት የተነሳ በሚደርሰው ታላቅ ፍርሃት አድሮብኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ፈሊጡ የሚናገረው ጥልቅ ሀዘንን ነው፡፡ "በጣም አዝኛለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ምንቀጥቀጥ የተያያዘው ከፍርሃት ጋር ነው፡፡ "በጣም ፈርቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የሰከሩ/የጠጡ ሰዎች ራሳቸውን መቆጣጠር አይችሉም፡፡ እንደዚሁ ሁሉ፣ ኤርምያስ የያህዌን ቅጣት ከመፍራት የተነሳ ራሱን መቆጣጠር ተስኖታል፡፡ "እኔ እንደ ጠጣ ሰው ሆኛለሁ፣ ራሴን መቆጣጠር ተስኖኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ምድሪቱ መያዣ ዕቃ ተደርጋ እና አመንዝሮች ደግሞ ዕቃውን ሙሉ ለሙሉ እንደሞሉ ቁሶች ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ ያም ማለት፣ በምድሪቱ የሚገኝ እያንዳንዱ ሰው ዘማዊ ሆኖ ሲገለጽ፣ ይህም በተራው በጣም ብዙ ሰዎች ዘማዊ እንደሆኑ አጋኖ ይገልጻል፡፡ (ግነት እና አጠቃላ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ቃል ምናልበት ሁለት ስሜቶች አሉት፡፡ በቀጥታ ሲተረጎም በአገሪቱ የሚገኙ ወንዶች በገዛ ሚስቶቻቸው ላይ አመንዝረውባቸዋል ማለት ሲሆን፣ በዘይቤያዊ ትርጉሙ ጣኦት ለማምለክ ሲሉ ያህዌን ተተውታል የሚል ትርጉምም አለው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አንዳንድ ዘመናዊ ቅጂዎች ይህንን የዕብራይስጥ ሀረግ "ምድሪቱ አለቀሰች" በማለት ይተረጉሙታል፡፡
የሀሰተኛ ነቢያት ክፉ ድርጊቶች የተገለጹት በክፉ መንገድ ላይ እንደተራመዱ ተደርጎ ነው፡፡ "እነዚህ ነቢያት ክፉ የሆኑ ነገሮችን እያደረጉ ነው" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት በ23፡9 ላይ የጀመረውን የያህዌ መልዕክት ማድረሱን ይቀጥላል፡፡
ውሃ በቆሻሻ እንደሚበከል ነቢያቱ እና ካህናቱ በኃጢአት ረክሰዋል፡፡ "ነቢያቱ እና ካህናቱ ኃጢአተኞች ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ክፋት" የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ድርጊት ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በቤተ መቅደሴ ጭምር ክፉ ድርጊት እንደፈጸሙ አውቃለሁ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው በእየሩሳሌም የሚገኘውን ቤተ መቅደስ ነው
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
የድርጊታቸው አደገኛነት የተገለጸው በጨለማ በሚያድጥ የገደል ጠርዝ ተንሸራቶ እንደመውደቅ እና ራሳቸውን እንደመጉዳት ተደርጎ ነው፡፡ "ድርጊቶቻቸው በሚያድጥ ስፍራ በጨለማ እንደመራመድ ያልተረጋጉ እና አደገኞች ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ጥፋትን የሚገልጸው ካህናቱን እና ሀሰተኛ ነቢያቱን እንዲያጠቃ እንደሚልከው ጠላት አድርጎ ነው፡፡ "ጥፋት እንዲሰርስባቸው አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሚቀጡበት ጊዜ ሲመጣ" ወይም "እኔ እነርሱን የምቀጣበት ጊዜ ሲደርስ"
ኤርምያስ ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት በ23፡9 ላይ የጀመረውን የያህዌ መልዕክት ማድረሱን ይቀጥላል፡፡
የህዝቡ በሀሰተኛ ነቢያት መታለል የተነገረው በተሳሳተ መንገድ እንደ መምራት ተደርጎ ነው፡፡ "ህዝቤን እስራኤላውያንን አስተዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ለሚስቶቻቸው ታማኞች አልነበሩም ወይም 2) ሌሎች አማልዕክትን ማምለካቸው እንደ መንፈሳዊ ዘማዊነት ተነግሯል
የዚህ ፈሊጥ ትርጉም የማታለል ህይወት ኖረዋል፡፡ "ከታማኝነት ውጭ መኖር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጆች" የሚለው የሚያመለክተው ጠቅላላውነ የአንድን ሰው ማንነት ነው፡፡ "ክፉ የሚያደርጉትን አበርትተዋል" ወይም "ክፉ የሚያደርጉ ሰዎችን አበረታተዋል" (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እያንዳንዱ ክፉ ስራው ቀጠለ"
ሰዶም እና ገሞራ እግዚአብሔር ከሰማይ ሆኖ በእሳት ያጠፋቸው እጅግ ክፉ የሆኑ ከተሞች ነበሩ፡፡ "ሁሉም እንደ ሰዶም…እንደ ገሞራ ክፉ ሆኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙውን ጊዜ አርምያስ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ ሀሳብን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "እዩ" የሚለው ቃል አድማጩን ቀጥሎ ለሚነገረው ጠቃሚ መረጃ ትኩረት ለመስጠት የሚያነቃ ነው፡፡
መራራ እንጨት ለመብላት ደስ የማያሰኝ በጣም መራራ የሆነ ተክል፡፡ ይህ ሀረግ የሚገልጸው ያህዌ በክፉ ነቢያት ላይ የሚያመጣውን ቅጣት ነው፡፡ በተመሳሳይ መንገድ መራራው እንጨት መራራ ሲሆን ውሃመውም የተመረዘ ነበር፣ የያህዌም ቅጣት በክፉ ነቢያት ላይ እንዲህ ያለ ይሆናል፡፡
"በቶሎ አደርገዋለሁ"
እዚህ ስፍራ የካህናቱ ክፉ ትምህርት እና ሀሰተኛ ትንቢቶች የተገለጹት ምድሪቱን እንደሚበክሉ ቆሻሻ ነገሮች ተደርገው ነው፡፡ "ከነቢያት ክፉ መጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የሚገኙበትን አየርን፣ ውሃን፣ ወይም አፈርን የሚበክሉ ቆሻሻ እና ጤናማ ያልሆኑ ነገሮች
ኤርምያስ ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት በ23፡9 ላይ የጀመረውን የያህዌ መልዕክት ማድረሱን ይቀጥላል፡፡
ብዙውን ጊዜ አርምያስ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ ሀሳብን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ነቢያቱ እውነት ያልሆነውን ነገር እንድታምኑ አድርገዋል!"
እዚህ ስፍራ "አይምሮ" የሚለው የሚያመለክተው የሀሰተኛ ነቢያትን ሀሳብ ነው፡፡ "እነርሱ የሚገምቱት ቅዠት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አፍ" የሚያመለክተው ያህዌ የተናገረውን ነው፡፡ "ያህዌ ያልተናገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሳያቋርጡ" የሚለው ቃል ይህ ሁሌም የሚናገሩት ነገር እንደሆነ አጋኖ በትኩረት ለመግለጽ ነው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
"በእናንተ ላይ ምንም ክፉ ነገር አይደርስም"
እነዚህ ጥያቄዎች የዋሉት ካህናቱ እና ሀሰተኛ ነቢያቱ ያህዌን ባለመታዘዛቸው ለመገሰጽ ነው፡፡ "ማንም ያህዌን አላማከረውም፡፡ ማንም ያህዌ የተናገረውን አልተረዳም፡፡ ማንም የያህዌን ትዕዘዞች አልታዘዘም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ነገር ይገልጻሉ፡፡ በአንድ ሀረግ ሊጠቃላሉ ይችላሉ፡፡ "ሙሉ ለሙሉ ለቃሉን ታዘዙ"
ኤርምያስ ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት በ23፡9 ላይ የጀመረውን የያህዌ መልዕክት ማድረሱን ይቀጥላል፡፡
እነዚህ ሶስት ሀረጎች ሁሉም ታላቅ ማዕበልን ሲገልጹ ይህም የያህዌን ቁጣ የሚገልጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በተነጻታሪ ዘይቤ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የያህዌ ቁጣ እንደ ታላቅ ማዕበል፣ በቁጣ ወጥቶ እንደ አውሎ ነፋስ በሀይል እየተሽከረከረ እየመጣ ነው" (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሀይለኛ የነፋስ ማዕበል
የያህዌ ቁጣ የተነገረው በክፉዎች ዙሪያ እንደሚነፍስ አውሎነፋስ ነው፡፡ "እንደ አውሎ ነፋስ በክፉዎች ላይ እየመጣ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የያህዌ ቁጣ የተነገረው በራሱ ህይወት እንዳለው እና ማድረግ እንደሚችል ተደርጎ ነው፡፡ "ይህ እስኪሆን የያህዌ ቁጣውን አይመልስም/አያቆምም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የልብ ፈቃድ" የሚለው የሚያመለክተው ያህዌ እንዲሆኑ የሚፈልጋቸውን ነገሮች ነው፡፡ "ያቀደውን ቅጣት ሁሉ ፈጽሞ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"መጪው ጊዜ"
ኤርምያስ ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት በ23፡9 ላይ የጀመረውን የያህዌ መልዕክት ማድረሱን ይቀጥላል፡፡
ያህዌ ከቁጥር 21-40 ይናገራል፡፤
ሀሰተኛ ትንቢት መናገራቸው ግልጽ ነው፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ሆኖም የሀሰት ትንቢት ይናገራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እነዚህ ካህናት እና ሀሰተኛ ነቢያት የያህዌ ምክር በሚገኝበት በሰማይ ቢገኙ ምን ሊሆን ይችል እንደነበረ ይናገራል፡፡ ይህ መላምታዊ ሁኔታ ሊሆን የማይችል ነው፡፡ "በእውነት ሰምተውኝ ቢሆን ኖሮ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
በጥንቱ ዘመን፣ እግዚአብሔር በሰማይ ከመላዕክት ጋር ስብሰባ ያደርጋል ተብሎ ይታሰብ ነበር፡፡ ያህዌ የሚጠቅሰው ሰዎች ሊገኙበት የማይችሉትን እንደዚህ አይነቱን ስብሰባ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 23፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
የዚህ ፈሊጥ ትርጉም እነርሱ እነዚህን ነገሮች ማድረግ ያቆማሉ ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት በ23፡9 ላይ የጀመረውን እና በኤርምያስ 23፡40 ላይ የሚጨርሰውን መልዕክቱን ማድረሱን ይቀጥላል፡፡
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው ካህናቱ እና ሀሰተኛ ነቢያቱ እርሱ በሁሉም ስፍራ እንደሚገዛ አለማሰባቸውን ለመገሰጽ ነው፡፡ "እኔ እዚህ በእየሩሳሌም ውስጥ ብቻ የምገኝ አምላክ አይደለሁም… ነገር ግን እኔ በሁሉም ስፍራ እገኛለሁ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው ካህናቱ እና ሀሰተኛ ነቢያቱ እነርሱ የሚያደርጉት ክፉ ነገር እርሱ እንደማይመለከት አድርገው በማሰባቸው ሊገስጻቸው ነው፡፡ "ማንም እኔ ልመለከተው በማልችለው ስውር ስፍራ መደበቅ አይችልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ በሰማይ እና በምድር በሁሉም ስፍራ እንደሚገኝ ለማጉላት ነው፡፡ "እኔ በሰማይ እና በምድር በሁሉም ስፍራ እገኛለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት በ23፡9 ላይ የጀመረውን እና በኤርምያስ 23፡40 ላይ የሚጨርሰውን መልዕክቱን ማድረሱን ይቀጥላል፡፡
"ማታለል" የሚለው ቃል በገላጭ ወይም ተውሳከ ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የሚያታልሉ/ሀሰተኛ ነገሮችን እየተነበዩ" ወይም "በሀሰት/በማታለል እየተነበዩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ የሚያመለክተው በያህዌ ሀይል እና ስልጣን ወይም እንደ እርሱ ተወካይ መናገርን ነው፡፡ ይህ ሀረግ በኤርምያስ 14፡14 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ህልም ከእግዚአብሔር ነው ማለታቸው ነው፡፡ ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "ከያህዌ ዘንድ የሆነ/የመጣ ህልም አለኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ነቢያቱ ይህንን ማድረጋቸውን መቀጠል እንደሌለባቸው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡"ነቢያት ራሳቸው ያበጇቸውን ሀሰተቶች ማወጃቸው መቀጠል የለበትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ሀሰተኛ ነቢያት ትንቢቶቻቸውን ራሳቸው እንደሚያበጇቸው ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "ከራሳቸው አይምሮ ብቻ የሚመነጩ ትንቢታዊ ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚለው ቃል በአጠቃላይ የያህዌን ማንነት ያመለክታል፡፡ "ህዝቤ እኔን ከማምለክ ይልቅ በኣልን እንደሚያመልክ አድርገዋል/መርተውታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የበኣል ስም" የሚያመለክተው በኣል የተባለውን ጣኦት ነው፡፡ "ህዝቤ እኔን ከማምለክ ይልቅ በኣልን እንዲያመልክ መርተውታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት በ23፡9 ላይ የጀመረውን እና በኤርምያስ 23፡40 ላይ የሚጨርሰውን መልዕክቱን ማድረሱን ይቀጥላል፡፡
ገለባ ገበሬዎች ዋጋ ያለውን ፍሬ ከለዩ በኋላ የሚቀረው ዋጋ የሌለው አገዳ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ ትኩረት የሚሰጠው በሀሰተኛ መልዕክት እና ከያህዌ ዘንድ በሆነው መልክት መሃል ያለውን ልዩነት ነው፡፡ "ገለባ እና ፍሬ ሙሉ ለሙሉ የተለያዩ ሁለት ነገሮች ናቸው፡፡" ወይም "ጥቅም የሌለው ገለባ በፍጹም ዋጋ እንዳለው ፍሬ አይደለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው ቃሉ ከሰዎች ተራ ቃል እጅግ እንደሚበልጥ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ በዚህ መንገድ የእርሱ ቃል እንደ እሳት ወይም መዶሻ ነው፡፡ "ቃሌ እንደ እሳት ሀያል ነው… ደግሞም አለትን ሰባበብሮ እንደሚያደቅ መዶሻ ሀይለኛ ነው፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ ከዚህ በተቃራኒ ነኝ"
ይህ የሚያመለክተው ሀሰተኛ ነቢያት ሌቦች መሆናቸውን ነው፡፡ የራሳቸውን ሀሰተኛ መልዕክት ከማዘጋጀት እንኳን አልፈው እርስ በእርሳቸው መልዕክቶችን ያለፈቃድ እስኪሰራረቁ ድረስ እጅግ ክፉዎች ናቸው፡፡
ያህዌ ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት በ23፡9 ላይ የጀመረውን እና በኤርምያስ 23፡40 ላይ የሚጨርሰውን መልዕክቱን ማድረሱን ይቀጥላል፡፡
ይህ ቃል ቀጥሎ ለሚነገረው አስደናቂ መረጃ ትኩረት ለመስጠት የሚያነቃ ነው፡፡ "ትኩረት ስጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ነቢያትን በመቃወም"
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ምላሶች" የሚለው የመናገርን ችሎታ የሚገልጽ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ከእግዚአብሔር ዘንድ ህልም አለን የሚሉ፣ ነገር ግን ከእግዚአብህር ዘንድ ያልሆኑ ናቸው"
ያህዌ ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት በ23፡9 ላይ የጀመረውን እና በኤርምያስ 23፡40 ላይ የሚጨርሰውን መልዕክቱን ማድረሱን ይቀጥላል፡፡
ከቁጥር 33-40 ድረስ "ሸክም" የሚለውን ቃል በመደጋገም የሚደረግ አገላለጽ አለ፡፡ አንዳንዴ "መልዕክተኛ" ማለት ሲሆን በሌላ ጊዜ "ለመሸከም ከባድ የሆነ ሸክም" ማለት ይሆናል፡፡ ከተቻለ ይህ የቃላት ድግግም አገላለጽ እንዳለ ሊጠበቅ ይገባዋል፡፡
በእነዚህ ሁለት ሁኔታዎች "አንተ" የሚሉት ነጠላ ቁጥር ሲሆኑ ኤርምያስን ያመለክታሉ፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሸክም" ማለት ከያህዌ ዘንድ የሆነ መልዕክት ወይም ትንቢት ማለት ነው፡፡
እነዚህ "እናንተ" የሚሉት ሁለት ሁኔታዎች ብዙ ቁጥር ሲሆኑ የሚያመለክቱት ሀሰተኛ ነቢያትን እና ካህናትን ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሸክም" ማለት ከባድ ሸክም ነው፡፡ ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ እነርሱ ያህዌን ያስቆጣሉ እርሱም ከእንግዲህ ከእነርሱ ጋር መሆን አይፈቅድም ማለት ነው፡፡ "እኔ እናንተን በመሸከም ያደከማችሁኝ ሸክሞች ናችሁ" በሚለው ወስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሸክም" ከያህዌ ዘንድ የሆነ መልዕክት ወይም ትንቢት ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ቤት" በውስጡ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "የእርሱ ቤተሰብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት በ23፡9 ላይ የጀመረውን እና በኤርምያስ 23፡40 ላይ የሚጨርሰውን መልዕክቱን ማድረሱን ይቀጥላል፡፡
ከቁጥር 33-40 ድረስ "ሸክም" የሚለውን ቃል በመደጋገም የሚደረግ አገላለጽ አለ፡፡ አንዳንዴ "መልዕክተኛ" ማለት ሲሆን በሌላ ጊዜ "ለመሸከም ከባድ የሆነ ሸክም" ማለት ይሆናል፡፡ ከተቻለ ይህ የቃላት ድግግም አገላለጽ እንዳለ ሊጠበቅ ይገባዋል፡፡
ይህን ዐረፍተ ነገር መመዝገብ አስፈላጊ ይሆናል፡፡ "እያንዳንዱ ሰው ወዳጁን እና ወንድሙን ‘ያህዌ ምን ምላሽ ሰጠ?' ደግሞም ‘ያህዌ ምን ትዕዛዝ ሰጠ/ምን አለ?'" ብሎ መጠየቁን ይቀጥላል፡፡
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሁለቱም "የሸክም" ሁኔታዎች ትርጉማቸው "መልዕክት" ማለት ነው፡፡ "ከእንግዲህ ህልማችሁን ‘የያህዌ ሸክም' ብላችሁ መጥራት የለባችሁም ምክንያቱም እነዚያ የእያንዳንዱ ሰው የራሱ ቃሎች ብቻ ናቸው፣ እናም" ወይም 2) የመጀመሪያው ‘ሸክም' የሚለው ትርጉም "መልዕክት" ማለት ሲሆን የሁለተኛው ትርጉም "ከባድ ሸክም" ማለት ነው፡፡ "ከእንግዲህ ‘ስለ ያህዌ መልዕክት' መናገር የለባችሁም ምክንያቱም እያንዳንዳችሁ የምትናገሯቸው ቃላት በዚህ መንገድ ‘ከባድ ሸክም' የሆኑ ናቸው፡፡"
አንድን ነበር "መገልበጥ" ያንን ነገር ማጣመም ወይም መልኩን ማበላሸት ነው፡፡ "እግዚአብሔር የተናገረውን ሳይሆን እናንተ ማለት የፈረጋችሁትን ለመናገር የሰራዊት ጌታ የህያው እግዚአብሔርን መልዕክት ቀይራችኋል"
ያህዌ ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት በ23፡9 ላይ የጀመረውን መልዕክት ያጠናቅቃል፡፡
ከቁጥር 33-40 ድረስ "ሸክም" የሚለውን ቃል በመደጋገም የሚደረግ አገላለጽ አለ፡፡ አንዳንዴ "መልዕክተኛ" ማለት ሲሆን በሌላ ጊዜ "ለመሸከም ከባድ የሆነ ሸክም" ማለት ይሆናል፡፡ ከተቻለ ይህ የቃላት ድግግም አገላለጽ እንዳለ ሊጠበቅ ይገባዋል፡፡
እዚህ ስፍራ "አንተ" የሚለው ነጠላ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተው ኤርምያስን ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
በእነዚህ ሁኔታዎች ሁሉ "እናንተ" የሚለው ብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተው ካህናትን እና ሀሰተኛ ነቢያትን ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
"ስለዚህ ተጠንቀቁ" ይህ አንባቢው ቀጥሎ ለሚሆነው ልዩ ትኩረት እንዲሰጥ ያነቃዋል፡፡
ያህዌ የሚናገረው እነዚህን ካህናት እና ሀሰተኛ ነቢያት እንደሚጣል እቃ እንደሚጥላቸው እና ሩቅ ስፍራ ወደ ስደት እንደሚጥላቸው ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እየሩሳሌምን ያመለክታል፡፡
"ለዘለዓለም በሚኖር በሀፍረት እሸፍናችኋለሁ፣ የማትረሱትን ስድብ አደርስባችኋለሁ" ወይም "ሰዎች ለዘለዓለም እንዲሳለቁባችሁ አደርጋለሁ፡፡ ሰዎች ውርደታችሁን በፍጹም አይረሱም፡፡" "ያህዌ የካህናቱን እና የሀሰተኛ ነቢያቱን ውርደት የሚናገረው ሀፍረትን እና ስድብን እንደ ልብስ በላያቸው እንደሚደርብ አድርጎ ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ያ ለዘለዓለም ይኖራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ተውላጠ ስም ሁኔታዎች ሁሉ ኤርምያስን ያመለክታሉ
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል የሚያሳየው ኤርምያስ አስደሳች የሆነ ነገር እንደተመለከተ ነው፡፡
ይህ የታሪኩ ክፍል የዋለው የተፈጸሙ ድርጊቶች የተፈጸሙበትን ታሪካዊ መረጃ ለመስጠት ነው፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
ነገሮችን ለመገንባት/ለማነጽ ችሎታ ያላቸው ሰዎች
የተለያዩ የብረት ዕቃዎችን የሚሰሩ ሰዎች
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም ሊበላቸው አይችልም… ማንም አይመገባቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ የዋለው ከያህዌ ዘንድ የተለየ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ መልዕክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህ አለ፣ ‘ያህዌ" ወይም "ያህዌ ይህንን መልዕክት እንዲህ ሲል ተናገረኝ፡ ‘ያህዌ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መመልከት" የሚለው ያህዌ ለእነርሱ ይጠነቀቃል የሚል ትርጉም አለው፡፡ "እኔ ለተሰደዱት ይሁዳ በመልካም ጥንቃቄ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
መልካሞቹ በለሶች የሚወክሉ ወደ ከለዳዊያን ምድር በስደት የሄዱትን አይሁዶች ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዐይኖቼን አደርጋለሁ" ማለት እርሱ ያያቸዋል ማለት ነው፡፡ እነርሱን ማየት ለእነርሱ ጥንቃቄ ማድረግ ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "እኔ እባርካቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ዘይቤዎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ሁለተኛው የመጀመሪያውን ያጠናክራል፡፡ "በከለዳዊያን አገር እንዲበለጽጉ እረዳቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ስደተኞቹ በመልካም መሬት ላይ እንደሚተክላቸው እንጂ እንደማይነቅላቸው ተክሎች አድርጎ ይናገራል፡፡ "በምድሪቱ ላይ አንጻቸዋለሁ፣ እንጂ አላስወግዳቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚለው የሚያመለክተው የእነርሱን ፍላጎቶች ነው፡፡ "እኔን ማወቅ እንዲፈልጉ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሙሉ ልባቸው" የሚለው "ሙሉ ለሙሉ" ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ሙሉ ለሙሉ ወደ እኔ ይመለሳሉ" ወይም "ያለመቆጠብ ወደ እኔ ይመለሳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተነጻጻሪ ዘይቤ በእየሩሳሌም ስላሉ ክፉ ባለስልጣናት ለመበላት እጅግ እንደ ተበላሹ እንደ መጥፎ በለሶች አድርጎ ይገልጻል፡፡ መጥፎ በለሶች አንዳች ጥቅም እንደሌላቸው ሁሉ፣ እነዚህ ያህዌን የማይከተሉ ሰዎችም ጥቅም የሌላቸው ናቸው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው፣ ያህዌ የእየሩሳሌምን ሰዎች እንዴት በጥብቅ እንደሚፈርድባቸው ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ ሌሎች ሰዎች የደረሰባቸውን ሲመለከቱ ይፈራሉ፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"በጦርነት፣ በችጋር እና በበሽታ አገድላቸዋለሁ"
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" ጦርነትን እና የጠላትን ሰራዊቶች ያመለክታል፡፡ "እኔ የጠላትን ሰራዊት እልካለሁ" ወይም "ጦርነት እሰዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ነገሮች የተነገሩት የእየሩሳሌምን ሰዎች ሊያጠቁ እንደሚችሉ ህይወት እንዳላቸው ነገሮች ተደርገው ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንዳቸውም በምድሪቱ አልቀሩም"
ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ከያህዌ ዘንድ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ ይህ ፈሊጥ የዋለው ከእግዚአብሔር ዘንድ የመጣውን ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በኤርምያስ 7፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ይህ ያህዌ ለኤርምያስ የሰጠው መልዕክት ነው" ወይም "ይህ ያህዌ ለኤርምያስ የተናገረው መልዕክት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
(ተከታታይ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ሰዎች ይፈጽሙት የነበሩትን ድርጊት ስላቆሙ ሰዎች የሚናገረው እነዚያ ሰዎች ከዚያ ድርጊት ዞረው እንደተመለሱ አድርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ክፉ መንገድ" እና "የልምምዶቹ ብልሽቶች" የሚሉት አገላለጾች ተመሳሳ ትርጉም ሲኖራቸው የሚያደረጓቸውን ክፉ ነገሮች ሁሉ ያመለክታሉ፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"ብልሹ ድርጊቶቹ"
ኤርምያስ ራሱን ለጣኦት አሳላፎ የሰጠን ሰው የሚገልጸው ያሰው ያንን ጣኦት ተከትሎ እንደሄደ አድርጎ ነው፡፡ "ራሳችሁን ለሌሎች አማልዕክት አሳልፋችሁ አትስጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱን" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡ "የእጆቻችሁ ስራ" የሚለው ሀረግ ሊሰጠው የሚችሉት ትርጉሞች 1) ይህ የሚያመለክተው ሰዎች በእጆቻቸው የሚሰሯቸውን ጣኦታት ነው፡፡ "ያህዌን በሰራችሁት ጣኦት አታስቆጡት/አታነሳሱት" ወይም 2) "እጆች" ከሚለው ቃል ጋር እነዚያን ድርጊቶችን የሚወክል ሴኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/በመሆን የአንድን ሰው ድርጊት የሚያመለክት ፈሊጥ ነው፡፡ "በምታደርጓቸው ነገሮች ያህዌን አታስቆጡት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ እንዲሁም ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
በኤርምያስ 25፡6 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "የእጆቻችሁ ስራ" ለሚለው ሀረግ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሰዎች በእጆቻቸው ለሰሯቸው ጣኦታት ማሳያ/ማመሳከሪያ ነው፡፡ "በእጆቻችሁ በሰራችኋቸው ጣኦታት ምክንያት እናንተን እንድቀጣችሁ አነሳስታችሁኛል" ወይም 2) "እጆች" ከሚለው ቃል ጋር እነዚያን ድርጊቶችን የሚወክል ሴኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/በመሆን ይህ አንድ ሰው የፈጸመውን ድርጊት የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው "በምታደርጓቸው ነገሮች ያህዌን አታስቆጡት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ እንዲሁም ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"በእናንተ ላይ ቅጣት እንዳደርስ"
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም "ቀጥሎ ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ"
"በዚህ ምድር ላይ…ማምጣት" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም፣ እነርሱ በምድሪቱ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ያጠቃሉ ማለት ነው፡፡ "ይህንን ምድር እንዲያጠቁ እነርሱን አመጣለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ለጥፋት … መለየት" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም አንድን ነገር ሙሉ ለሙሉ ማጥፋት ማለት ነው፡፡ "እኔ እነርሱን ሙሉ ለሙሉ አጠፋቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ማስፈራሪያ" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ምልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እኔ እነርሱን ሰዎችን የሚያስፈራሩ ነገሮች አደርጋቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥላቻ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጠንካራ ተቀባይነትን የማጣት ድምጽ የሚያመለክት ሲሆን በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ሰዎች የሚጠሉት አካል"
እነዚህ ሁለት ትላልቅ ክብ ድንጋዮች ሲሆን እህል ለመፍጨት ያገለግላሉ
ይህ በኤርምያስ 7፡34 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ሰው የማይኖርበት" እና "የሚያስፈራ" የሚሉት ቃላት በግሳዊ ሀረጎች ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "እኔ ይህ ምድር ሰው የማይኖርበት እና ሰዎችን የሚያስፈራ እንዲሆን አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ከሰባዎቹ አመታት በኋላ" ወይም "ሰባ አመታት ካለፉ በኋላ"
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰው የማይኖርበት/ጠፍ" የሚለው ስም በቅጽል መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ለዘለዓለም ሰው የማይኖርበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ኤርምያስ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የጻፋቸው ነገሮች ሁሉ" ወይም "አንድ ሰው በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የጻፋቸው ነገሮች በሙሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የአገሪቱን ህዝቦች ስላደረጉት ነገር የሚያደርስባቸውን ቅጣት የሚገልጸው ለእነርሱ መልሶ ክፍያ እንደሚያደርግ አድርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "የእጆቻቸው ስራ" የሚለው ፈሊጥ "እጆች" ከሚለው ቃል ጋር ሰውየውን የሚወክል ሴኔቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ በመሆን የሚያመለክተው የአንድን ሰው ድርጊቶች ነው፡፡ "እነርሱ ያደረጓቸው ነገሮች በሙሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ፈሊጣዊ አነጋገር እንዲሁም ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ እጅግ ከፍ ያለውን ቁጣውን የገለጸው በወይን እንደተሞላ ጽዋ አድርጎ ነው፡፡ "ቁጣዬን የሚወክውን ይህን የወይን ጽዋ ውሰዱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አገራት" የሚለው ቃል የሚወክለው የአገራቱን ሰዎች ነው፡፡ ያህዌ ህዝቡ ቁጣው እንደሚደርስበት የገለጸው በዋንጫው ውስጥ ያለውን ወይን እንደሚጠጡ አድርጎ ነው፡፡ "የአገራቱ ሰዎች ሁሉ … ወይኑን እንዲጠጡ አድርጉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡ ስለ ቁጣው መፍራቱን የገለጸው ህዝቡ የጽዋውን ወይን ጠጥቶ እንደ ሰከረ አድርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው ቃል የሚወክለው ጦርነትን ነው፡፡ "በመሃላቸው እንዲደርስ ከምፈቅደው ጦርነቶቹ የተነሳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምንባብ የያህዌን እጀግ ከፍ ያለ ቁጣ፣ የአገራቱ ህዝቦች ከጽዋው እንደ ጠጡ አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አገራት" የሚለው ቃል የሚወክለው የአገራቱን ህዝቦች ነው፡፡ "እኔ የሁሉም አገር ሰዎች … ከጽዋው ወይኑን እንዲጠጡ አድርጌያለሁ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አስፈሪ" የሚለው ቅጽል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ሰዎችን የሚያስፈራ ነገር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ጥላቻ" የሚለው ቃል የሚገልጸው ጠንካራ ነቀፌታን/ተቀባይነት ማጣትን የሚያመለክት ድምጽን ነው፡፡ "ጥላቻ" እና "እርግማን" የሚሉት ሁለቱም በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ሰዎች የሚጠሉት እና የሚረግሙት ነገር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ለዚህ ሀረግ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የኤርምያስ መጽሐፍ የተጻፈበትን ጊዜ እና ኤርምያስ ይህንን ትንቢት ከተናገረ በኋላ ያለውን ጥቂት ጊዜ ይመልከቱ፡፡ ወይም 2) ይህ ማለት ኤርምያስ እዚህ ስፍራ የተነበያቸው ነገሮች መሆን ጀምረዋል፡፡
ይህ ምንባብ የያህዌን እጀግ ከፍ ያለ ቁጣ፣ የአገራቱ ህዝቦች ከጽዋው እንዲጠጡ እንዳደረጋቸው በዘይቤ መግለጹን ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አገራት" የሚለው ቃል የሚወክለው የአገራቱን ህዝቦች ነው፡፡ "ከሌላ አገር የሆኑ ሰዎችም ደግሞ ከጽዋው ወይን መጠጣት ይኖርባቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) አባቶቻቸው ከተለያየ የህዝብ ወገን የሆኑ ሰዎች፡፡ ወይም 2) በግብጽ የሚኖሩ የባእድ አገር ሰዎች፡፡
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምንባብ የያህዌን እጀግ ከፍ ያለ ቁጣ፣ የአገራቱ ህዝቦች ከጽዋው እንዲጠጡ እንዳደረጋቸው በዘይቤ መግለጹን ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሜዲትራንያንን ባህር ያመለክታል
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት ሰዎች ፀጉራቸውን በአጭር የሚቆረጡ፣ የአህዛብን አምላክ ለማክበር ሊሆን እንደሚችል ያመለክታል፡፡ አንዳንድ ዘመናዊ ቅጂዎች ይህንን የዕብራይስጥ አገላለጽ "በበረሃማው ዳርቻ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ" በሚል ይተረጉሙታል፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በኤርምያስ 9፡26 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"እነርሱም ደግሞ ከጽዋው መጠጣት አለባቸው"
ይህ ምንባብ የያህዌን እጀግ ከፍ ያለ ቁጣ፣ የአገራቱ ህዝቦች ከጽዋው እንዲጠጡ እንዳደረጋቸው በዘይቤ መግለጹን ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከአንዱ በመቀጠል ሌላው እያንዳንዱ ሰው የሚል ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ከአንዱ በመቀጠል ሌላው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ "ጽዋው" በውስጡ ለያዘው ወይን ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ/ ነው፡፡ "እነዚህ ሁሉ ሰዎች በያህዌ እጅ ካለው ጽዋ መጠጣት አለባቸው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምንባብ የያህዌን እጀግ ከፍ ያለ ቁጣ፣ የአገራቱ ህዝቦች ከጽዋው እንዲጠጡ እንዳደረጋቸው በዘይቤ መግለጹን ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው ቃል የሚወክለው ጦርነትን ነው፡፡ "በመካከላችሁ እንዲደርስ ከምፈቅደው ጦርነቶቹ አስቀድሞ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እየሩሳሌምን ሲያመለክት በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽም ይችላል፡፡ "በስሜ የተጠራችው ከተማ" ወይም "በስሜ የጠራኋት እየሩሳሌም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ህዝቡን ለመገሰጽ እና እንደሚቀጣቸው ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "ስለዚህም እናንተ ራሳችሁ ከቅጣት ነጻ እንሆናለን ብላችሁ ታስባላችሁ?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው ቃል የሚወክለው ጦርነትን ነው፡፡ ያህዌ በህዝቡ ላይ ጦርነት ማወጅን የተናገረው በእነርሱ ላይ ሰይፍ እንደሚጠራ አድርጎ ነው፡፡ "እኔ በምድሪቱ ነዋሪዎች ላይ ሁሉ ጦርነት አውጃለሁ" ወይም "እኔ በምድሪቱ ነዋሪዎች ላይ ሁሉ ጦርነት አመጣለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤርምያስ የያህዌን በጣም መጮህ የተናገረው እንደ አንበሳ እንደሚያገሳ አድርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ለሰማይ ሜቶኖሚ ነው፡፡ "ከሰማይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ስለ ያህዌ እርሱ አንበሳ እንደሆነ እና የእርሱ ህዝብም የበግ መንጋ እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ በጎች አንበሳ ሲያጠቃቸው ተስፋ ቢስ እንደሚሆኑ፣ ህዝቡ ያህዌ ሊቀጣቸው ሲመጣ ተስፋ ቢስ ይሆናሉ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በወይን መጭመቂያ በእግራቸው ወይን ስለሚጨምቁ ሰዎች ይናገራል፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን በምድር ዳርቻ የሚገኝ ስፍራ የሚል ትርጉም አለው፡፡ ሁለቱንም ጫፎች በማመላከት፣ በመሃል የሚገኙ ስፍራዎችን ሁሉ ያሳያል፡፡ "በምድር ላይ የሚገኝ ሩቅ ስፍራ" ወይም "በምድር ላይ ወደ ሁሉም ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር እና ከአጽናፍ አጽናፍ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስጋ" የሚለው የሚወክለው ሰብአዊነትን ነው፡፡ "በሁሉም የሰው ልጅ" ወይም "በሁሉም ሰው ላይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው ቃል ወታደሮች እንደ ጦር መሳሪያ የሚጠቀሙበትን መሳሪያ ሲያመለክት ይህም ጦርነትን ይወክላል፡፡ "ለሰይፍ መዳረግ" የሚወክለው ሰዎች በጦር ሜዳ መሞታቸውን ነው፡፡ "ክፉ ሰዎች በጦር ሜዳ እንዲሞቱ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም "ቀጥሎ ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ"ጥፋት ከአገር ወደ አገር ይዛመታል ያህዌ በእያንዳንዱ አገር ታላቅ ጥፋት እንደሚሆን "ጥፋትን" ከአንድ አገር ወደሌላ አገር እንደሚሄድ ሰው አድርጎ ይናገራል፡፡ "በየአገሩ ታላቅ ጥፋት ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ያህዌ ስለ በቢሎናውያን ሰራዊት እና ስለሚያደርሱት ጥፋት እንደ ታላቅ ማዕበል አድርጎ ይናገራል፡፡ ወይም 2) ያህዌ ታላቅ ቁጣውን ብዙ ጥፋት እንደሚያደርስ ታላቅ ማዕበል አድርጎ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ማንም አያለቅስላቸውም፣ አይሰበስባቸውም፣ ወይም አይቀብራቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በድኖቹ በምድር ላይ ከወደቀ ፍግ ጋር የተነጻጸሩት፣ አስጸያፊ እንደሚሆኑ እና ማንም የማይቀብራቸው ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ በኤርምያስ 16፡4 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይልከቱ፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ እስራኤል መሪዎች ለህዝቡ ሃላፊነት እንዳለባቸው እና አንደሚጠብቁት እረኞች አድርጎ እና በውስጠ ታዋቂነት እነርሱ በጎች እንደሆኑ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሀዘን፣ ለቅሶ ወይም ጭንቀት ምልክት ነው፡፡ (ምልክታዊ/ትምዕርታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህም ሀረግ እንደዚሁ፣ ህዝቡን ለመጠበቅ ሃላፊነት ያለባቸውን እና እንደ በግ መንጋ የተገለጸውን ህዝብ የሚጠብቁትን የእስራኤልን መሪዎች ያመለክታል፡፡ "እናንተ የእስራኤል መሪዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙውን ጊዜ የሚታረዱት በጎች ናቸው፣ ነገር ግን እዚህ ስፍራ ያህዌ እረኞቹን አርዳለሁ ይላል፡፡ "መታረድ" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እናንተን የማርድበት ጊዜ ደርሷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምጸት እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ እስራኤል መሪዎች መጥፋት መሬት ላይ ወድቆ እንደ ደቀቀ የሸክላ ስብርባሪ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እንደ ውብ ሸክላ ትወድቃላችሁ የደቀቀ ስብርባሪያችሁ ምድር ላይ ይበታተናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
መሪዎቿ በሰላም እየኖርን ነው ብለው
ያህዌ መሪዎቿ መንጋውን የሚንከባከቡበት "መሰማሪያ" መልካም እንደሆነ እና በሰላም እየኖሩ እንደሆነ ስለሚያስቡ መሪዎች ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል መሪዎች እረኞች እንደሆኑ አድርጎ መናገሩን ይቀጥላል፡፡ እዚህ ስፍራ አገሪቱ እነርሱ በሰላም እየኖሩባት እንደሆነ የሚያስቧት "መሰማሪያ" እንደሆነች ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከእርሱ ታላቅ ቁጣ የተነሳ ያህዌ ሰላማዊዎቹን መሰማሪያዎች ይደመስሳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡን በከፍተኛ ቁጣ መቅጣቱ የተገለጸው፣ ያህዌ አደን ለማደን ከዋሻው እንደወጣ አንበሳ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አስፈሪ/አሰቃቂ" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ምድራቸው ሰዎችን የሚያስፈራ ስፍራ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእስራኤልን ጠላቶች ቁጣ ያመለክታል፡፡
ይህ ፈሊጥ የዋለው ከያህዌ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በኤርምያስ 18፡1 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ተመልክተው እንደ አስፈላጊነቱ ለውጥ ያድርጉ፡፡ "ይህ መልዕክት የመጣው ከያህዌ ዘንድ ነው፡፡ እርሱ እንዲህ አለ" ወይም "ያህዌ ይህን መልዕክት ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ መልዕክቱን ለማን እንደ ሰጠ፣ ይህ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ይህ ቃል ወደ ኤርምያስ ከያህዌ ዘንድ እንዲህ ሲል መጣ" ወይም "ያህዌ ይህን መልዕክት ለኤርምያስ ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከተሞች" የሚለው ቃል በከተማዋ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "ከይሁዳ ከተማ የመጡ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ከነገርኩህ አንዳች ነገር አታስቀር!"
ያህዌ የአንድ ሰው የአኗኗር ስልት "መንገድ" እንደሆነ ወይም ሰውየው የሚጓዝበት ጎዳና እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ "እያንዳንዱ ሰው ክፉ የአኗኗር መንገዱን ያቆማል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሁኔታን መሰረት ያደረገ ጥፋት/ቅጣት ነው፡፡ ይሁዳ ንስሃ ከገባ፣ እግዚአብሔር ጥፋት አያደርስም ይልቁንም ያድናቸዋል፡፡
"እነርሱ የሚኖሩበት ክፉ ምነገድ" ወይም "እነርሱ የሚያደረጓቸው ክፉ ነገሮች"
ያህዌ የሰውን የህይወት ስልት ያሰው እንደሚሄድበት ጎዳና አድርጎ ይናገራል፡፡ "እኔን ያማትታዘዙኝ እና የሰጠኋችሁን ህግ የማትጠብቁ ከሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በሴሎ የሚገኘውን የማምለኪያ ስፍራ አጥፍቷል፣ ደግሞም ይህንን የአምልኮ ስፍራ ማስፈራሪያ አድርጎታል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ከተማይቱን ወደ ምን እንደሚለውጥ የተነገረው ከተማይቱን ለምን እንደሚያውላት የተነገረ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "ይህችን ከተማ ሌሎች መቀጣጫ/ይህችን ከተማ ባጠፋሁበት መንገድ ሌሎችን ከተሞች አንዳጠፋ ሰዎች እንዲጠይቁኝ አደርጌ/ እንድትሆን አድርጌ አጠፋታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በምድር ላይ የሚገኙ አገራት ሁሉ እኔ ይህንን ሳደርግ ይመለከታሉ"
ቤተ መቅደሱ
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ህዝቡ የሀሰት ሰላምን እውሸት ማመን መረጠ እንጂ ከእውነቱ ጋር መጋጠምን አልወደደም፣ ወይም 2) ህዝቡ ሌሎች ነቢያት የሚናገሩትን ሀሰተኛ ሰላም አመነ፣ ኤርምያስን ግን መወገር እንደሚገባው ህዝቡን ከትክክለኛ መንገድ እንዳወጣ ሀሰተኛ ነቢይ ተመለከተው፡፡
ይህ ግሳጼ በዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከበውት….ይህን ትንቢት መናገር አልነበረብህም" አሉት፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ወደ ቤተ መቅደሱ የሚገቡበት የአዲሱ በር ስም፡፡
"እናንተ ሰምታችኋል"
"በያህዌ ቤተመቅደስ የሚያመለኩ ሰዎች እና በእየሩሳሌም ከተማ የሚኖሩ"
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ከሞላ ጎደል ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "እናንተ የምታደረጎቸው ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ድምጽ ለሰውየው ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፤ ደግሞም ይኸው ቃል "አድምጡ" ወይም "ታዘዙ" በሚል ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ያህዌን ታዘዙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"መልካም" እና "ትክክል" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ዐይን የሚለው ለሰው አስተሳሰብ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "ማድረግ ይገባል የምትሉትን ትክክለኛ ለገር ለእኔ አድርጉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ደም በግፍ ለሚደርስ ሞት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን፣ በአንድ ሰው ላይ ደም ማምጣት በጥቃት ለደረሰ ሞት ተጠያቂ ማድረግ ነው፡፡ "ራሳችሁን እና ይህችን ከተማ እንዲሁም ነዋሪዎቿን በግፍ ለሚደረግ የንጹሃን ሰዎች ሞት ተጠያቂ እያደረጋችሁ ነው፡፡" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ አንድ ህዝብ የተገለጸበት ተመሳሳይ መንገድ ናቸው፡፡ ይህም ምናልባት በመጀመሪያ እንደ ቡድን ከዚያም እንደ ግለሰቦች የተነገረ ነው፡፡ ከተማይቱ የሚለው በከተማዋ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ ነው፡፡ "በከተማይቱ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ እና በዚህ የሚኖሩ እያንዳንዳቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ጆሮ የሚለው ጆሮ ለሚሰማው ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "እናንተ እንድትሰሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የሰው ስም ለስልጣኑ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "በእግዚአብሔር በአምላካችን በያህዌ ስልጣን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ
ከሞሬት ከተማ ወይም አካባቢ የሆነ/የመጣ ሰው
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ጽዮን " እና "የቤተ መቅደሱ ኮረብታ" የሚሉት የሚያመለክቱት አንድን ስፍራ ነው፡፡ ገበሬ መሬቱን ሲያርስ አፈሩን ይገለብጣል፣ በእርሻው ውስጥ የሚገኙ ቅጠላ ቅጠሎች ሁሉ ይነቃቅላል፡፡ ቁጥቋጦ ማንም ለምንም የማይፈልጋቸውን አረሞች የያዘ ነው፡፡ እነዚህ ሁለት ዘይቤዎች በተመሳሳይ ጊዜ ቃል በቃል እውነተ ተደርገው አይወሰዱም፣ ነገር ግን ይህ አገላለጽ ያህዌ ወራሪዎች የቤተ መቅደሱን አካባቢ ሙሉ ለሙሉ መደምሰስ እንዲችሉ እንደሚፈቅድላቸው በትኩረት ይገልጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ተናጋሪዎቹ አድማጮቻቸው እነርሱ የሚናገሩትን እንዲሰሟቸው እየሞከሩ ነው፡፡ "ሕዝቅያስ ራሱን ለሞት አሳልፎ እንዳልሰጠ… እናተ ራሳችሁ በሚገባ ታውቃላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ምድሪቱ የሚለው ለመላው በዚያ ለሚኖረው ህዝብ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "መላው የይሁዳ ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ተናጋሪዎቹ አድማጮቻቸው እነርሱ የሚናገሩትን እንዲሰሟቸው እየሞከሩ ነው፡፡ "እነርሱ…ሕዝቅያስ ራሱን ለሞት አሳልፎ እንዳልሰጠው እናተ ራሳችሁ በሚገባ ታውቃላችሁ ስለዚህም ያህዌ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ፊት የሚለው መላ ሰውነትን የሚገልጽ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "የያህዌ ቁጣ እንዲበርድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ተናጋሪዎቹ አድማጮቻቸው እነርሱ ከሚናገሩት ጋር እንዲስማሙ ለማድረግ እየሞከሩ ነው፡፡ "ህይወታችን" የሚለው ቃል ለሰዎቹ ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ኤርምያስን ብንገድለው፣ በራሳችን ህይወት ላይ የከፋ ክፉ ነገር እንፈጽማለን" ወይም "በራሳችን ላይ የከፋ ነገር ማድረግ አንፈልግም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ስለ ራሱ ህይወት መናገሩን አቁሞ በሌሎች ነቢያት ላይ የሆነውን መናገር ይጀምራል
"እኔ የምናገራችሁ እየተፈጸመ ሳለ፣ እንዲህ ነበር
የአንድ ሰው ስም ለስልጣኑ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 26፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በያህዌ ስልጣን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ከተማ" እና "ምድር" የሚሉት ቃላት በዚያ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ናቸው፡፡ "በዚህች ከተማይቱ እና በዚህች ምድር ላይ መጥፎ ነገሮች እንደሚደርሱ ትንቢት ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ የተናገረውን ነገር ሰማ"
ይህ የኦርዮ ታሪክ መጨረሻ ነው
የወንድ ስሞች ናቸው (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የሞተ ሰውነት
እጅ የሚለው እጅ ለሚሰራው ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ አኪቃም ወታደር አልነበረም፣ ስለዚህም ምናልባት እርሱ ከህዝቡ ጋር እየተነጋገረ ሀሳባቸውን እንዲቀይሩ ማድረግ ሳይችል አልቀረም፡፡ "አኪቃም … ኤርምያስን መርዳት ችሎ ነበር" ወይም "አኪቃም… ሰዎች በኤርምያስ ላይ ጉዳት እንዳያደርሱበት ሊጠብቀው ችሎ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እጅ የሚለው እጅ ለሚሰራው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አኪቃም ሰዎች ኤርምያስን ለመግደል ሀይል እንዲኖራቸው አልፈቀደላቸውም" ወይም "ህዝቡ ኤርምያስን መግደል አልቻለም ምክንያቱም አኪቃም ይህን እንዲያደርጉ ሀይል አልሰጣቸወም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
አንድ ሰው በነጻነት አንዳይንቀሳቀስ የሚከለክል ነገር
ይህ ኤርምያስ በርካታ ማነቆ እና ቀንበር በዝርዝር ወደ ተጠቀሱት መንግስታት ይልካል ለማለት የተነገረ ይመስላል፡፡ ነገር ግን በአንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ይህን "ከዚያም መልዕክት ላከ" በማለት ተተርጉሟል፡፡
እጅ የሚለው ለሰውየው ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ " ወደ ይሁዳ፣ … በእነዚያ ነገስታት አምባሳደሮች በኩል ውሰዳቸው" (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ብዙ ሰንሰለቶችን እና ቀንበር ለእያንዳንዱ አምባሳደር/መልዕክተኛ እንደዚሁም ሰንሰለቶቹን እና ቀንበሩን በተመለከተ ለእያንዳንዱ ንጉሥ መልዕክት ይልካል፡፡
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"የተዘረጉ/የተመሱ እጆች" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው ታላቅ ሀይልን ሲሆን የመጀመሪያውን ሀረግ ያጠናክራል፡፡ "በጣም ታላቅ በሆነው ሀይሌ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ጥንድ ትርጉም የሚሉትን ይመልከቱ)
ሌላው ሊሰጥ የሚችለው ትርጉም "እኔ ለማንኛውም ለወደድኩት ሰው ይህን እሰጣለሁ"
እጅ የሚለው በእጅ ለሚሰራው ሀይል የተሰጠ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ሲሆን፣ "ምድር" በእነዚያ ምድሮች ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ ነው፡፡ "እኔ… በዚህ ምድር የሚኖሩ ሰዎችን በባሪያዬ… በናቡከደነጾር ስልጣን ስር አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የጊዜውን ባህርይ ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ "የእርሱን ምድር የምደመስስበት ጊዜ ደርሷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እርሱ" የሚለው የሚያመለክተው የባቢሎንን መንግስት የሚወክለውን ናቡከደነጾርን ነው፡፡ "ባቢሎንን ይረታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የንጉሡ ባሪያ መሆን የተገለጸው እንስሳ እንደመሆን እና ከባድ ስራ ይሰራ ዘንድ ንጉሡ በአንገቱ ላይ ቀንበር እንደጫነበት ሰው ተደርጎ ነው፡፡ "ደግሞስ የማን ህዝብ በፈቃዱ ለንጉሡ ባሪያ ሳይሆን ይቀራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እጁ የሚለው ለናቡከደነጾር ሀይል ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፣ ወይም ለናቡከደነጾር ሰራዊት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ሊሆን ይችላል፡፡ "ይህንን ለማጥፋት የናቡከደነጾርን ሀይል ተጠቅሜያለሁ" ወይም "የናቡከደነጾር ሰራዊት ይህንን ማጥፋት እንዲችል አቅም ሰጥቼዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በኤርምያስ በኩል ለይሁዳ ህዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ወደፊት የሚሆነውን የሚናገሩ ሟርተኛ ሰዎች
የንጉሡ ባሪያ መሆን የተገለጸው በትከሻው ላይ ንጉሡ ለከባድ ስራ ቀንበር እንደጫነበት እንስሳ ተደርጎ ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆኑት ቃላት በኤርምያስ 27፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ "በፈቃደኝነት የንጉሡ ባሪያ የሆኑ አገራት ህዝቦች" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ አገር የሚለው ለዚያ አገር ህዝብ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "አንገቱን ዝቅ የሚያደርግ ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት መሬትን የምግብ እህል ለማብቀል ማዘጋጀት ማለት ነው
"በራሳቸው ምድር ቤቶቻቸውን ይሰራሉ"
ያህዌ በኤርምያስ በኩል ለይሁዳ ንጉሥ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ የንጉሡ ባሪያ መሆን የተገለጸው ከባድ ስራ ይሰራ ዘንድ ንጉሡ በትከሻው ላይ ቀንበር እንደጫነበት እንስሳ ተደርጎ ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆኑት ቃላት በኤርምያስ 27፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
"የእናንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሴዴቅያስን እና የይሁዳን ሰዎች ስለሆነ ብዙ ቁጥር ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
ኤርምያስ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው የንጉሡ ድርጊት ወደ ሞት ስለሚመራው ሊያስጠነቅቀው ነው፡፡ "ንጉሥ ሆይ…ይህንን ሳታደርግ ብትቀር፣ በእርግጥ ትሞታለህ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በኤርምያስ በኩል ለይሁዳ ንጉሥ እና ህዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ህዝቡን ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እርሱ እንዳልላካቸው እና እየዋሽዋቸው እንደሆነ ያስጠነቅቃል፡፡
"እኔ እነርሱን ስላልላኳቸው"
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"በስሜ" የሚለው ሀረግ የሚወክለው በያህዌ ሀይል እና ስልጣን ወይም የእርሱ ወኪል ሆኖ መናገርን ነው፡፡ እዚህ ስፍራ እነዚህ ነቢያት መልዕክታቸውን ከያህዌ እንደተቀበሉ ይናገራሉ፣ ነገር ግን ከእርሱ አልተቀበሉም፡፡ "ሀሰት/ማታለል" የሚለው ረቂቅ ስም "ያታልላሉ" በሚል ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በሀሰት ተንቢት ሲናገሩ ከእኔ ተቀብለው እንደሚናገሩ ወራሉ፣ ሆኖም ግን እያታለሏችሁ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"እኔ አገራችሁን ለቃችሁ እንድትወጡ አስገድዳችኋለሁ"
ኤርምያስ የያህዌን ቃል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ሰዎች ከያህዌ ቤተ መቅደስ የወሰዷቸውን የወርቅ እቃዎች መመለስ ይጀምራሉ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ህዝቡን ለማስጠንቀቅ ነው፡፡ "ያህዌ እንድታደርጉ የሚፈልገውን ማድረግ ብትጀምሩ ይህችን ከተማ ከመፍረስ ልታድኑ ትችላላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)እነርሱ ነቢያት ከሆኑ እና፣ በእውነት የያህዌ ቃል ወደ እነርሱ መጥቶ ከሆነ እነርሱ ይለምኑ ይህ ያህዌ እውነት እንዳልሆነ የሚያውቀው መላምታዊ ሁኔታ ነው፡፡ "ነቢያት ቢሆኑ እና የያህዌ ቃል በእርግጥ ወደ እነርሱ መጥቶ ቢሆን፣ ይለምኑ ነበር" ወይም "ነቢያት ስላልሆኑ እና በእውነት የያህዌ ቃል ወደ እነርሱ ስላልመጣ አይለምኑም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"የያህዌ ቃል" የሚለው ሀረግ የሚለው የሚያመለክተው ከእግዚአብሔር ዘንድ የሀነን መልዕክት ነው፡፡ "በእውነት ያህዌ መልዕክት ሰጥቷቸው ቢሆን ኖሮ" ወይም "በእውነት ያህዌ ለእነርሱ መልዕክት ተናግሮ ቢሆን ኖሮ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ያህዌ ራሱን በሶስተኛ መደብ ይገልጻል፡፡ "የእኔ ቃል… የእኔ ነው፣ የሰራዊት ጌታ ያህዌን አልለመኑም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል የተለያዩ ሰፊ ትርጉሞችን ይይዛል፡፡ በዚህ ሁኔታ ንጉሡ የሚኖርበትን ንጉሳዊ ቤተመንግስትን ያመለክታል፡፡ "የይሁዳ ንጉሥ ቤተ መንግስት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ኤርምያስ የያህዌን መልዕክት ማምጣቱን ቀጥሏል፡፡
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እነዚህ በቤተ መቅደስ ውስጥ የሚገኙ እቃዎች ነበሩ፡፡ "ባህሩ" ትልቅ የነሐስ ጎድጓዳ ሣህን ነው፡፡
የዕብራይስጡ ጽሁፍ "ኢኮንያን" ይላል፣ ይህ "ኢዮአኪን" ለሚለው የተሰጠ አማራጭ ስም ነው፡፡ ብዙ ዘመናዊ ቅጂዎች ነገሩን ግልጽ ለማድረግ ያው ንጉሥ የተጠቀሰበትን "ኢዮአኪን" የሚለውን ስም ይጠቀማሉ፡፡
ኤርምያስ የያህዌን ቃሎች መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ቤት" የሚለው ቃል የተለያዩ ሰፊ ትርጉሞችን ይይዛል፡፡ በዚህ ሁኔታ ንጉሡ የሚኖርበትን ንጉሳዊ ቤተመንግስትን ያመለክታል፡፡ "የይሁዳ ንጉሥ ቤተ መንግስት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች እነርሱን ወደ ባቢሎን ያመጧቸዋል" ወይም "እኔ ወደ ባቢሎን አመጣቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
አንባቢ ያህዌ የሚረዳው ህዝብ እንዳለ ይረዳል፡፡
ሐናንያ ከእግዚአብሔር እንደሆነ ይናገራል
ይህ በዕብራውያን ዘመን አቆጣጠር አምስተኛው ወር ነው፡፡ ይህም በበጋ ወራት ነው፡፡ ምዕራባውያን ቀን መቁጠሪያ በሐምሌ መጨረሻ እና በነሐሴ መጀመሪያ ላይ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወሮች እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ሐናንያ ህዝቡ በባርነት ውስጥ መሆኑን የተናገረው እነርሱን ከባድ ስራ ይሰሩ ዘንድ ባቢሎናውያን ቀንበር እንደጫኑባቸው በሬዎች አድርጎ ነው፡፡ "ከእንግዲህ ወዲያ ለባቢሎን ንጉሥ ባሮች እንዳትሆኑ አድርጌያለሁ" ወይም "ከባቢሎን ንጉሥ ባርነት ነጻ አውጥቻችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሐናንያ መናገሩን ቀጥሏል
የዕብራይስጡ ጽሁፍ "ኢኮንያን" ይላል፣ ይህ "ኢዮአኪን" ለሚለው የተሰጠ አማራጭ ስም ነው፡፡ ብዙ ዘመናዊ ቅጂዎች ነገሩን ግልጽ ለማድረግ ያው ንጉሥ የተጠቀሰበትን "ኢዮአኪን" የሚለውን ስም ይጠቀማሉ፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ የላኳቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ያህዌ በእውነት የተናገርከውን ትንቢት ያረጋግጥ"
"ከእኔ እና ከአንት ከዘመናት በፊት የኖሩ ነቢያት"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ይህ ሲሆን እርሱ በእርግጥ ያህዌ የላከው እውነተኛ ነቢይ መሆኑ ታውቃለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ልክ ሐናንያ በኤርምያስ አንገት ላይ ያለውን ቀንበር እንዳነሳ"
ሐናንያ በባርነት ውስጥ የሚገኘው ህዝብ እንደ በሬዎች እንደሆነ እና ባቢሎናውያን ህዝቡ ላይ ለከባድ ስራ ቀንበር እንደጫኑበት አድርጎ ይናገራል፡፡ "እኔ መላው ህዝብ ከእንግዲህ የንጉሥ ናቡከደነጾር ባሪያ እንዳይሆን አደርጋለሁ" ወይም "እኔ እያንዳንዱን አገር ከባቢሎን ንጉሥ ከናቡከደነጾር ባርነት ነጻ አወጣለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አገር" የሚለው ቃል ለዚያ አገር ህዝብ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "የሁሉም አገር ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነጾር የጫነው ቀንበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በህዝብ ላይ የተደረገ
"ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር የዋለው ከእግዚአብሔር ዘንድ ልዩ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በኤርምያስ 1፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ለኤርምያስ መልዕክት ሰጠው፡፡ እንዲህም አለው፣ ‘ሂድ" ወይም "ያህዌ ይህንን መልዕክት ለኤርምያስ ነገረው፡ 'ሂድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ ደካማውን ቀንበር ሰበርክ ነገር ግን እኔ ይህንን አንተ ልትሰብረው በማትችለው ቀንበር እተካለሁ"
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ አገራትን የናቡከደነጾር ባሪያዎች እንደሚያደርግ የሚናገረው ከባድ ስራ እንዲሰሩ በበሬዎች ላይ ቀንበር እንደሚጭንባቸው አይነት አድርጎ ነው፡፡ "እኔ እነዚህን ሁሉ አገራት ባሮች አድርጌያለሁ፣ እናም እነርሱ ናቡከደነጾርን ማገልገል ይኖርባቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ያህዌ ለምን ስለ ራሱ በስም እንደተናገረ ግልጽ አይደለም፡፡ "አንተ ሰዎች በእኔ ላይ እንዲያምጹ ገፋፍተሃቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሦስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዕብራውያን የወራት አቆጣጠር ሰባተኛው ወር ነው፡፡ ይህ በምዕራባውያን ወራት አቆጣጠር የመስከረም ወር መጨረሻ እና የጥቅምት ወር መጀመሪያ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወሮች እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
"ከእየሩሳሌም የታወጀ"
"አሁንም ገና በህይወት የሚገኜ ሽማግሌዎች"
የዕብራይስጡ ጽሁፍ "ኢኮንያን" ይላል፣ ይህ "ኢዮአኪን" ለሚለው የተሰጠ አማራጭ ስም ነው፡፡ ብዙ ዘመናዊ ቅጂዎች ነገሩን ግልጽ ለማድረግ ያው ንጉሥ የተጠቀሰበትን "ኢዮአኪን" የሚለውን ስም ይጠቀማሉ፡፡
የንጉሡ እናት
"ዋና ዋና ባለስልጣናት"
ኤርምያስ የመጽሐፍ ጥቅልሉን ወደ ባቢሎን እንዲወስድ ለኤልዓሣ ሰጠው፡፡ አንባቢው ምናልባት ኤልዓሣ በመንገድ ሲጓዝ የጥቅልሉን መጽሐፍ ደህንነት ለመጠበቅ ሲል በመያዣ እንደጠበቀው ሊረዳ ይችላል፡፡ (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች በዚያ ማህበረሰብ ደብዳቤ ሲጽፉ፣ መጀመሪያ ስማቸውን ይጽፋሉ፣ ከዚያም የሚጽፉለትን ሰው ስም፣ ቀጥሎም የደብዳቤውን ዋና ክፍል ይጽፋሉ፡፡ ያህዌ ራሱ ደብዳቤውን እንደጻፈ አድርጎ በስም ይናገራል፡፡
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ በዚያ ስፍራ ለረጅም ጊዜ እንደሚኖሩ እየነገራቸው ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ወላጆች የልጆቻቸውን ጋብቻ መምረጣቸው የተለመደ ነበር
የከተማይቱ ሰላም ለሰዎች በሰላም መኖር ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "የከተማይቱ ሰዎች በሰላም እንዲኖሩ የምትችሉትን ነገር ሁሉ አድርጉ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት የባቢሎንን ከተማ ያመለክታሉ
ያህዌ ለተማረኩ እስራኤላውያን መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ሌላው ሊሰጥ የሚችለው ትርጉም 1) እነዚህ ቃላት የሚያመለክቱት ህልሞችን ሳይሆን ሀሰተኛ ነቢያቱን እና ጠንቋዮችን ወይም 2) "በሀሰት ይተነብያሉ" የሚለው የሚያመለክተው ህልሞችን ሲሆን "እኔ አልልክኋቸውም" የሚለው ነቢያቱን እና ጠንቋዮቹን ያመለክታል፡፡
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ምርኮኛ በሆኑ እስራኤላውያን ላይ ምን እንደሚደርስ መናገሩን ቀጥሏል
ምርኮኛ የሆኑ እስራኤላውያን
"70 አመታት" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ምርኮኛ በሆኑ እስራኤላውያን ላይ ምን እንደሚደርስ መናገሩን ቀጥሏል
ጸሎት የተገለጸው በከፍተኛ ድምጽ እንደመጣራት ተደርጎ ነው
ይህ የሚያመለክተው ያህዌ እነርሱ የሚፈልጉትን እንደሚሰጣቸው ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የሚጠይቀውን ለማወቅ መፈለግ የተገለጸው ያህዌ የት እንዳለ ለማግኘት እንደ መሞከር ተደርጎ ነው፡፡ "እኔ እንድታደርጉ የምጠይቀውን፣ እናንተ ለማድረግ ትፈልጋላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እናንተ እኔን የምትፈልጉት ሙሉ ለሙሉ በቅንነት ይሆናል"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔን እንድትፈልጉኝ እፈቅድላችኋለሁ" ወይም "እኔን ማግኘት ትችላላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመለከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ነገሮች ዳግም ለእናንተ መልካም እንዲሆኑ አደርጋለሁ" ወይም "ዳግም መልካም ህይወት እንድትኖሩ አደርጋለሁ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ወደ ስደት እልካችኋለሁ" ወይም "ስደተኞች እንደትሆኑ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመለከቱ)
ኤርምያስ ምርኮኛ ለሆኑ እስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል
በዙፋን ላይ መቀመጥ ንጉሥ ሆኖ መግዛት ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "እስራኤላውያንን ዳዊት ይገዛ እንደነበረው የሚገዛ ንጉሥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ አንባቢውን ቀጥሎ ለሚሆነው ነገር ያነቃዋል፡፡ "ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም "ትኩረት ስጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ሰይፍ" የሚለው ቃል ለጦርነት ሜቶኖሚ/ነው፡፡ ሰይፍ፣ ረሃብ እና ጥፋት የተነገሩት እስራኤልን ለመጉዳት ያህዌን እንደሚታዘዙ ሰዎች ተደርገው ነው፡፡ "እኔ በጦርነት፣ በረሃብ፣ እና በበሽታ እንዲሞቱ ልቀጣቸው ተነስቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ሰውኛ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
የተበላሸ በለስ ጥቅም የለውም ምክንያቱም ሊበላ አይችልም፣ እንደዚያው ያህዌ የእስራኤልን ህዝብ ምንም የማይጠቅም አድርጎ አይቶታል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በእስራኤላውያን ላይ የሚሆነውን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ሲይዙ፣ የሌላ አገር ሰዎች ያህዌ በይሁዳ ህዝብ ላይ ያደረሰውን ሲሰሙ ምን ምላሽ እንደሚሰጡ ይገልጻል
ሰዎች አንድን ነገር ሳይቀበሉ ሲቀሩ የሚያሰሙት ድምጽ ነው
"እናንተ አትታዘዙም"
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በባቢሎን የሚገኙ የይሁዳ ምርኮኞች ስለ እነዚህ ሰዎች መረገም ይናገራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል ብዙውን ጊዜ ምግብን ሙሉ በሙሉ ማቃጠልን ሳይሆን፣ በሚነድ እሳት ላይ ወይም በመጥበሻ ከሚገባው በላይ ማብሰልን ያመለክታል፡፡ ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ ዩፊምዝም/የማያስደስትን ቃል ሻልባለ ቃል መተካት/ ነው፡፡ "እስከ ሞት መቃጠል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) የንጉሡ ወታደሮች እሳቱ ቀስ በቀስ ጠብሶ እስከሚገድላቸው ድረስ በምሰሶ ላይ አስረው ወደ እሳቱ አቅረበው ይለበልቧቸዋል፣ ነገር ግን አካላቸውን ሙሉ ለሙሉ እንዳያቃጥለው ከእሳቱ ራቅ ያደረጓቸዋል፡፡ (ዩፊምዝም/የማያስደስትን ቃል ሻልባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ያህዌ የሚደጋግማቸው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሰዎች ቡድን የወል ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ስም" የሚለው ቃል ለየሰዎች ስልጣን እና ክብር ያመለክታል፡፡ "በራስህ ስልጣን እና ክብር ላይ ተመስርተህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በቅጣት ላይ የሚገኝን ሰው እግርን እና እጆችን ወይም ጭንቅላትን ውስጡ አስገብቶ ማሰሪያ ከእንጨት የተሰራ ቀንበር
ይህ እየሩሳሌም ወደሚገኙ ሰዎች ሸማያ የላከውን ደብዳቤ ያጠናቅቃል
ሸማያ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው የእየሩሳሌም ሰዎች ኤርምያስን ባለመቃወማቸው ሊገስጻቸው ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የሚቃወምህን…ዓናቶቱን ኤርምያስን እንድትገስጽ እፈልጋለሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ምን እንደላከ ይበልጥ ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ "እርሱ ወደ እኛ መልዕክት ልኳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ተመሳሳይ የሆኑ ቃላት በኤርምያስ 29፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
"ስለዚህም ነቢዩ ኤርምያስ፣ እርሱ ይህን ሲያነብ ሊሰማ ይችላል ፡፡" ተመሳሳይ የሆኑ ቃላት በኤርምያስ 2፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ይህ ፈሊጥ የዋለው ከእግዚአብሔር ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆኑ ቃላት በኤርምያስ 1፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ለኤርምያስ መልዕክት ሰጠው፡፡ እርሱ እንዲህ አለ፣ 'ላክ" ወይም "ያህዌ ለኤርምያስ ይህንን መልዕክት ነገረው፡ 'ላክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም በኤርምያስ 29፡24 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ እንደ ስማዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "መልካም የሆኑት ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ ለምን በስም እንደተናገረ ግልጽ አይደለም፡፡ "እርሱ ሰዎች በእኔ ላይ እንዲያምጹ አነሳስቷል" (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ፈሊጡ የዋለው ከእግዚአብሔር ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆነ ሀረግ በኤርምያስ 1፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፤ እንደ አስፈላጊነቱም ግልጽ አድርጉት፡፡ "ያህዌ ለኤርምያስ የሰጠው መልዕክት ይህ ነው፡፡ እንዲህ አለ" ወይም "ያህዌ ለኤርምያስ ይህንን መልዕክት ሰጠው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በጥንቃቄ አድምጥ ፡፡" ይህ ሀረግ ያህዌ ቀጥሎ የሚናገረውን በጥንቃቄ ለመስማት ትኩረት ይፈጥራል
የሀብት/ዕድል ጊዜ የተገለጸው "ቀናት እየመጡ" እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ ዘይቤ በኤርምያስ 7፡32 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ወደፊት … እድላችሁን አድሳለሁ" ወይም "እድላችሁን የማድስበት ጊዜ ይመጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለህዝቤ ለእስራኤል እና ለይሁዳ ነገሮች ዳግም፣ መልካም እንዲሆኑ አደርጋለሁ" ወይም "ህዝቤ እስራኤል እና ይሁዳ ዳግም መልካም ህይወት እንዲኖሩ አደርጋለሁ፡፡" በኤርምያስ 29፡14 ላይ ተመሳሳይ የሆኑ ቃላት እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ መልዕክቱን የሚጽፈው በግጥም ነው፡፡ የዕብራውያን ስነግጥም የተለያዩ የትይዩ ንጽጽራዊ ግጥም መልኮችን ይጠቀማል፡፡ (ስነግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እነዚህ የያህዌ ራሱን "እኛ" ሲል የሚገልጽባቸው ቃሎች ናቸው፡፡ "እኔ ሰምቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) "አናንተ በከንቱ ትጮሃላችሁ ምክንያቱም አንዳች ሰላም የለም፡፡"
"ወንድ አምጦ እንደማይወልድ ታውቃላችሁ"
ልትወልድ የምታምጥ ሴት አንዳች ነገር ማድረግ የምትችል ስትሆን፣ ታላቅ ስቃይም ይሰማታል፡፡ ወጣት ወንዶች በታላቅ ፍርሃት ውስጥ ሆነው መዋጋት ተስኗቸዋል፡፡ "ወጣት ወንዶች በምጥ ላይ እንደምትገኝ ሴት ወገባቸውን ይዘዋል፣ ደግሞም እጅግ ስለፈሩ የታመሙ ይመስላሉ፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያዕቆብ የሚለው ስም ለያዕቆብ ትውልዶች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የያዕቆብን ትውልድ ግን እኔ ከዚህ አድናለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ባሪያ መሆን የተገለጸው እንደ እንስሳ ቀንበር እንደ መጫን እና እንደ እስረኛ ሰንሰለት እንደመልበስ/በሰንሰለት እንደ መታሰር ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ያዕቆብ ትውልድ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ "አምላካችሁን ያህዌን ታመልኩታላችሁ… ንጉሣችሁ… በእናነት ላይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከዳዊት ትውልዶች ለአንዱ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "ከንጉሣቸው ከዳዊት ትውልድ የሆነ " በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"ያዕቆብ" እና "እስራኤል" የእስራኤላውያን አባቶች ስሞች ናቸው፣ ደግሞም እነዚህ ስሞች ለእስራኤላውያን ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ናቸው፡፡ "እናንተ የእስራኤል ሰዎች …የያዕቆብ ትውልዶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ተስፋ አትቁረጡ"
"እኔ ለምን እኔ ነኝ እንደምል በጥንቃቄ አድምጡ"
"ምርኮ" የሚለው ረቂቅ ስም፣ "ምርኮኛ" የሚለውን ስም በመጠቀም መተረጎም ይችላል፡፡ "ምርኮኛ ከነበሩበት ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
የያዕቆብ ስም ለትውልዶቹ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ ያህዌ ለያዕቆብ የሚናገረው ለሌላ ሰው እንደሚናገር አድርጎ ነው፡፡ ያዕቆብ ወዴት እንደሚመለስ ይበልጥ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ "ያዕቆብ ወደ ራሱ ምድር ይመለሳል… በሰላም ይጠበቃል" ወይም "የያዕቆብ ትውልዶች ይመለሳሉ… ደህንነታቸው ይጠበቃል" ወይም "እናንተ የያዕቆብ ትውልዶች ትመለሳላችሁ… ደህንነታችሁ ይጠበቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"በደህና መጠበቅ"
"እኔ ከላክኋችሁ ስፍራ"
"ነገር ግን እኔ ሙሉ ለሙሉ አላጠፋችሁም" (ዩፊምዝም/የማያስደስትን ቃል ሻልባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በእርግጥ እቀጣችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አሉታዊ ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ ማለት ያህዌ እነርሱን ማንም ሊረዳቸው የሚችል እስማይገኝ ድረስ እጅግ በጣም ቀጥቷቸዋል ማለት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ምህረት እንዳደርግላችሁ ስለ እናንተ ወደ እኔ ልመና የሚያቀርብ ማንም የለም"
ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ የእስራኤልን ሰዎች ከባሏ ውጭ ሌሎች ፍቅረኞችን እንደምትይዝ ታማኝ ያልሆነች ሚስት ይገልጻቸዋል፡፡ እዚህ ስፍራ "ፍቅረኞች" የሚለው የሚያመለክተው ሌሎች ሀገራትን ነው፡፡ እስራኤላውያን በያህዌ ከመታመን ይልቅ ከእነርሱ ጋር ተባብረው ጣኦቶቻቸውን ያመልካሉ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ ከእንግዲህ የእናንተ ወዳጆች መሆን አይፈልጉም"
ያህዌ በጠላቶቹ ላይ እንደሚያደርግ በህዝቡ ላይ አደረገባቸው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡን ጨካኝ ጌታ አመጸኛ ባሪያን እንደሚቀጣ ቀጣቸው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ያህዌ ጥያቄ የሚጠይቀው ህዝቡ ለምን አሁን እርዳታ እንደሚጠይቁት እንዲያስቡ ለማድረግ ነው፡፡ "ጉዳት የደረሰባችሁ እና አሁን እርዳታ ለማግኘት የምትጣሩት እኔን ባለመታዘዛችሁ ምክንያት ነው" ወይም "በደረሰባችሁ ጉዳት እርዳታ ለማግኘት ጥሪ አታሰሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለምልልሰዳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእናንተ ኃጢአት ለመቁጠር እጅግ ብዙ ነው"
ህዝቡን ማጥፋት የተገለጸው እርሱን እንደ መፍጀት ወይም መብላት ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ስለዚህም እናንተን ያጠፉትን፣ ጠላቶቻቸው ደግሞ እነርሱን ያጠፏቸዋል" ወይም "እናንተን ያጠፉትን ሁሉ እኔ አጠፋቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመለከቱ)
መዝረፍ ማለት ከሰላማዊ ህዝብ ሀይል ተጠቅሞ መቀማት/መስረቅ ሲሆን ዝርፊያ ሰዎች የቀሙት ነገር ነው፡፡
እዚህ ስፍራ ማበላሸት ማለት አንድ ወገን ካሸነፈው ጠላት መውሰድ ሲሆነ፣ የተወሰዱት ነገሮች የተበላሹ ናቸው፡፡
እነዚህ ቃላት በኤርምያስ 30፡12 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
የተናቀ ማለት ሌሎች ሰዎች የማይቀበሉት ወይም ከእነርሱ ጋር ህብረት እንዲያደርግ የማይፈቅዱለት ሰው ማለት ነው፡፡ "የተናቁ ብለው ይጠሯችኋል" ወይም "እነርሱ፣ ‘ማንም እናንተን አይፈልግም' ይላሉ"
"ጽዮን" የሚባለው ስፍራ ስም በጽዮን ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ ነው፡፡ "ማንም ለጽዮን ሰዎች ግድ የለውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም " ቀጥሎ ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ"
ሰዎች የሚኖሩበት ስፍራ በነዚያ ፍራዎች ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "የያዕቆብን ትውልድ እድል ፈንታ ልመልስ ተዘጋጅቻለሁ፣ ደግሞም ለእነርሱ እራራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ የሚገነቧት ከተማ እየሩሌም እንደሆነች ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ "ከዚያም እየሩሳሌምን በፍርስራሾቿ ላይ ይመሰርታሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከዚያም እነርሱ የምስጋና እና ሀሴት መዝሙሮችን ይዘምራሉ"
"በቁጥር እንዲበዙ አደርጋለሁ እንጂ እንዲመናመኑ አላደርግም"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ማንም ዝቅ አድርጎ አይመለከታቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤላውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እኔ በፊቴ እንደ ህዝብ አጸናቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ ካላቀረበው በስተቀር ማንም ደፍሮ ወደ እርሱ መቅረብ እንደማይችል ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእግዚአብሔርን ቁጣ እና ቅጣት ማዕበል እንደሆነ አድርጎ ይገልጻል፡፡ ይህ የእርሱን ክፉ ሰዎችን የማጥፋት ሀይል እና ችሎታ ያጎላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሀሳብ/ፈቃድ" የሚለው ረቂቅ ስም "አሰበ" የሚለውን ግስ ተጠቅሞ መተርጎም ይቻላል፡፡ ልብ የሚለው ቃል ለጠቅላላው የሰው ማንነት ሴኔቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ "እርሱ ሊያደርግ ያሰበው/የፈቀደው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ ትንቢቱን የሚጽፈው በግጥም መልክ ነው፡፡ የዕብራውያን ስነግጥም የተለያዩ ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤዎችን ይጠቀማል፡፡ (ስነግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ክፉዎችን የሚቀጣበትን ጊዜ ነው፡፡
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሞገስ ማግኘት" የሚለው ሀረግ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ከሰይፍ ላመለጡ ሰዎች እኔ በበረሃ ስፍራ ጸጋን በእነርሱ ላይ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰይፍ" የሚለው ቃል ጦርነት ለሚለው ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "ከጦርነት ያመለጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጥ የሚችለው አማራጭ ትርጉም "እስራኤል ረፍት ለማግኘት ወደ በረሃ ይወጣል"
ኤርምያስ ስለ እራሱ፣ እርሱ የእስራኤል ህዝብ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ታማኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም "ታማኝ" ወይም "በታማኝነት" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ ለቃል ኪዳኔ ታማኝ ሆኜ ወደ ራሴ አቀረብኩሽ" ወይም "እኔ በታማኝነት ወድጄ ወደ ራሴ አቀረብኩሽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል ህዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ያህዌ በአላማ እስራኤልን እንደሚያጸና ትኩረት ለምጠት ሃሳቡን ይደግማል፡፡ ቋንቋችሁ የድርጊት ግስን ብቻ የሚጠቀም ከሆነ እና ለሃሳቡ ትኩረት ለምጠት ሌላ አማራጭ መንገድ ካላችሁ እዚህ ሰስፍራ ይህን መጠቀም ትችላላችሁ፡፡ "እኔ እናንተን ዳግም አጸናለሁ፡፡ ይህን አስታውሱ፡ እኔ አጸናችኋለሁ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
አገራትን በሴት መግለጽ የተለመደ ነገር ነበር፡፡ ሆኖም፣ "ድንግል" የሚለው ቃል አንድን ሰው አግብታ ስለማታውቅ ወጣት ሴት እና ለባል ታማኝ ለመሆን እድል አግኝታ ስለማታውቅ ሴት እንዲያስብ ያደርገዋል፡፡ ስለዚህ እስራኤልን ድንግል ብሎ መጥራት ምጸታዊ የሆነ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 18፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በሀሰት ለእኔ ራሷን ሙሉለሙሉ ታማኝ አድርጋ እንዳቀረበች የምታስመስለው እስራኤል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ምጸት የሚሉትን ይመልከቱ)
አናቱ ከበሮ የሚመስል ቁርጥራጭ ብረቶች ከጎኑ ያሉት እና ሲመቱት ብረቶቹ እየተንቃጨሉ ድምጽ የሚሰጥ የሙዚቃ መሳሪያ፡፡ (የማይታወቁ ነገሮችን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለመላው የዓለም ህዝብ በአጋኖ ይናገራል፣ ለዚህ እነዚህ ግሶች ብዙ ቁጥር ናቸው፡፡ (አጋኖ እና ተውላጠ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"የአገራቱ ታላላቅ ሰዎች የሚባሉ የህዝብ ክፍሎች" ወይም "ከሌላው ይልቅ ከፍ ያለ ስፍራ የተሰጣቸው የህዝብ ክፍሎች"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እያንዳንዱ ድምጻችሁን እንዲሰማ አድርጉ"በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እንዴት የእስራኤልን ህዝብ ከተማረኩበት ከባቢሎን እንደሚመልስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም "ቀጥሎ የምነግራችሁን ለመስማት ትኩረት ስጡ"
"እስራኤላውያንን ለማምጣት"
ያህዌ ይመራቸዋል እነርሱም ወደ ያህዌ ይጸልያሉ፡፡ አንዳንድ ጥንታዊ ቅጂዎች፣ "ያህዌ ይመራቸዋል ደግሞም ያጽናናቸዋል" ይላሉ፡፡
እዚህ ስፍራ "ኤፍሬም" ለ "እስራኤል" ሌላው ስሙ ነው፡፡ "ለእስራኤል ህዝብ እንደ አባት እሆናለሁ፣ እነርሱም ለእኔ እንደ በኩር ልጅ ይሆኑኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
የበኩር ልጅ ልዩ ክብር እና ሀላፊነት አለበት
ያህዌ እንዴት የእስራኤልን ህዝብ ከተማረኩበት ከባቢሎን እንደሚመልስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ለአገራት ይናገራል፣ ስለዚህ እነዚህ ግሶች ብዙ ቁጥር ናቸው፡፡ (ተውላጠ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ እንደ ሌላ አድርጎ ይናገራል፤ ስለ እስራኤል ህዝብ ደግሞ እርዳታ ያጣች ሴት አድርጎ ይናገራል፡፡ "እኔ ህዝቤ እስራኤል በአገራት መሃል እንዲበተን አድርጌያለሁ፣ ነገር ግን አሁን ወደ ቤታቸው እመልሳቸዋለሁ ደግሞም እጠብቃቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተውላጠ ስሞች እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እረኛ በጎቹን ይጠብቃል ይንከባከባልም፣ እናም ያህዌ እስራኤላውያንን እንደሚንከባከብ እና እንደሚጠብቅ ቃል እየገባ ነው፡፡" (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው፣ የእስራኤልን ህዝብ የታደገው ያህዌ እንደሆነ ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "ያህዌ የእስራኤልን ህዝብ እጅግ ከባድ ከሆኑባቸው "ጠላቶቻቸው ታድጓል በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"በጽዮን፣ በከፍታ ስፍራ" ወይም "በጽዮን ተራራ፡፡" ከኮረብታ ጫፍ መሆን ለድተኛነት ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ የተራራን ጫፍ ከሀዘን ጋር የሚያያይዝ ከሆነ፣ እዚህ ስፍራ ይህንን ዘይቤ አለመጠቀም ይመረጣል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ጠንካራ እና ጤናማ ይሆናሉ፣ እንዲሁም ይበለጽጋሉ ማለት ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"በፍጹም" የሚለው ቃል አጠቃላይ አስተያየት ነው፡፡ እስራኤላውያን ከእንግዲህ ከሞላ ጎደል ሁሌም ደስተኞች ይሆናሉ፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
"ሀዘን" እና "ደስታ/በዓል" የሚሉት ረቂቅ ስሞች በግስ መልክ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ከእንግዲህ እንዲያዝኑ አላደርግም በዚህ ፈንታ ደስተኛ አደርጋቸዋለሁ" ወይም "ከእንግዲህ አያዝኑም ነገር ግን ደስተኛ አደርጋቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ያህዌ ይለውጣል"
"መትረፍረፍ" የሚለው ረቂቅ ስም "ብዙ መላካም ነገሮች" ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ የካህናቱ ህይወት የተነገረው ዝናብ አግኝቶ ሙሉ ለሙሉ ለምለም እንደሆነ መስክ ነው፡፡ ህይወት የሚለው ለሰውየው ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "እኔ ለካህናቱ የሚፈልጉትን መልካም ነገር ሁሉ እሰጣቸዋለሁ" ወይም "ካህናቱን በመልካም ነገሮች አረካለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ዘይቤያዊ አነጋገር እንደዚሁም ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"መልካምነቴ ህዝቤን ያረካል"
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እኔ በራማ ድምጽ ሰማሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ራሄል የያዕቆብ/እስራኤል ሚስት ነበረች፤ ደግሞም የዮሴፍ እና ብንያም ነገዶች እናት ነበረች፡፡ የእርሷ ስም በባቢሎናውያን ልጆቻቸውን ለገደሉባቸው ወይም ማርከው ለወሰዱባቸው የእስራኤል እናቶች ሜቲኖሚ/ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ልጆቿ ሞተዋልና፣ ማንም እንዲያጽናናት አልፈቀደችም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ድምጽ እና ዐይኖች የተገለጹት ራሄል ከመንቀሳቀስ እንዲገቱ እንደምትፈልጋቸው ሰዎች ተደርገው ነው፡፡ "ጮክ ብለሽ ማልቀስሽን አቁሚ፣ በጩኸት ማንባትሽንም አቁሚ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤላውያን የሚናገረው ለራሄል እንደሚናገራት አድርጎ ነው (ኤርምያስ 31፡15)፣ ስለዚህ ሁሉም "የአንቺ" የሚሉት ሁኔታዎች እና ትዕዛዞች ነጠላ ቁጥር ናቸው፡፡ (አንተ/አንቺ የሚለው ተውላጠ ስም መልኮች እና አጋኖ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤፍሬም በእስራኤል የነበረው ትልቅ ነገድ አባት ነበር፡፡ የእርሱ ስም ለእስራኤል ህዝብ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "እኔ በእርግጥ የኤፍሬምን ትውልዶች ሀዘን ሰምቻለሁ" ወይም "እኔ በእርግጥ የእስራኤልን ህዝብ ሀዘን ሰምቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ተናጋሪው ሀረጉን የሚደግመው፣ አንድም ያህዌ እርሱን እጅግ እንደቀጣው ለማሳየት ወይም ያህዌ እርሱን በቅጣት ሊያስተምረው የፈለገውን ማወቁን/መረዳቱን ለመናገር ነው፡፡ "እኔ ተቀጣሁ" የሚለው ቃል በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ እኔን ቀጣኸኝ፡፡ አዎን፣ አንተ እኔን ክፉኛ ቀጣኸኝ" ወይም "አንተ ቀጣኸኝ፣ እኔም ከአንተ የተማርኩት ስትቀጣኝ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሰዎች ወይፈን ሲገሩ፣ ይገርፏቸዋል፣ ካልሆነ እንዲጨነቁ ያደርጋሉ፡፡ ያህዌ የእስራኤልን ህዝብ እንዲጨነቅ አድርጓል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሌላው አማራጭ ትረጉም "ስርአት ማስያዝ" ነው
በሀዘን፡፡ በእናንተ ቋንቋ ሰዎች ማዘናቸውን ለመግለጽ የተለየ ሀረግ ወይም ድርጊት የሚጠቀሙ ከሆነ እዚህ ስፍራ ያንን ተክታችሁ መጠቀም ትችላላችሁ፡፡ "ግንባሬን ፈተግሁ" በሚለውውጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሀፍረት" እና "ውርደት" የሚሉት ቃላት በመረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ ሀፍረት የሚለውን ሀሳብ ያጎላሉ፡፡ "እኔ ሙሉ ለሙሉ አፍሬ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡን ለማጽናናት እየሞከረ በማባባት ይናገራል፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "ኤፍሬም ወድ ልጄ ነው፡፡ እርሱ የእኔ ውድ ነው፣ ደስ የምሰኝበት ልጄ ነው፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ከቁጥር 7 ቀጥሎ መናገሩን ይቀጣላል፡፡
"አንቺ ራስሽ" እና "የአንቺ" እና "አንቺ" የሚሉት እነዚህ ትዕዛዞች እና ሁኔታዎች የሚያመለክቱት "ድንግሊቱን እስራኤልን" ሲሆን ሁሉም ነጠላቁጥር ናቸው፡፡ (ተውላጠ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የተለወጠችውን እስራኤል እያመለከተ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለህዝቡ እነር በለመታዘዛቸው ምክንያት መታገሱ እያበቃ እንደሆነ ይናገራል፡፡ "እኔን መታዘዝ ለመጀመር አታቅማሙ" በሚለው ውስጥ እደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ምን ማድረግ እንደሚገባ መወሰን አለመቻል 2) ብዙውን ጊዜ በትክክለኛው መንገድ ውጭ መሄድ፣ ሲሆን ይህ ያህዌን ያለመታዘዝ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሰዎች ሴቶችን ለመጠበቅ ማንም ባያስፈልጋቸው ደህንነት ይሰማቸዋል ወይም 2) ይህ ማንም የማይጠብቀውን ነገር ለመግለጽ ፈሊጥ ነው፡፡ "በምድር ላይ አዲስ ነገር - ሴት አንድን ወንድ እንደ መጠበቅ የመሰለ እንግዳ ነገር" በሚለው ውስጥ እደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ ይህ የይሁዳን ሰዎች ያመለክታል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እየሩሳሌም በተራራ ላይ ስትሆን፣ መቅደሱ የታነጸው በእየሩሳሌም ከፍተኛ ስፍራ ነበር፡፡ "ያህዌ መቅደሱ በሚገኝበት ከእርሱ ጋር በእየሩሳሌም የሚኖሩትን ይባርክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አጋኖ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
መቅደሱ የቆመበባት የጽዮን ተራራ
ይሁዳ የተባለው ሰው ስም፤ የእርሱ ትውልዶች፣ የይሁዳ ነገድ የሆኑ ሰዎች የሚኖሩባት፣ እና የይሁዳ ከተማ፣ ይሁዳ የተባለው ሰው ቤተሰብ እንደሆኑ ተደርጎ፣ በይሁዳ ምድር "በዚያ" የሚኖሩ በሙሉ የተገለጹበት ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "ይህ ምድሪቱን ይሁዳ ከቤተሰቡ ጋር እንደኖርባት ቤት ያደርጋታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"ደግሞም ገበሬዎች እና ከከብቶቻቸው ጋር የወጡ እነርሱም ደግሞ በዚያ ይኖራሉ"
በጎችን እና ፍየሎችን የሚጠብቁ ሰዎች
"እኔን አደሱኝ"
"ትኩረት ስጡ" ወይም "አድምጡ"
መጪው ጊዜ የተገለጸው "ቀናት እየመጡ" እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ ዘይቤ በኤርምያስ 7፡32 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በመጪው ጊዜ … እኔ አያለሁ" ወይም "እኔ የማይበት… ጊዜ ይኖራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖር ቤተሰብ ሜቶኖሚ/ ነው፤ በዚህ ሁኔታ እነዚህ የእስራኤል እና የይሁዳ ሰዎች ሰዎች ናቸው፡፡ ቤት በተራው ያህዌ ዘር የሚዘራበት ሜዳ ሆኖ ሲገለጽ፣ ለምግብ፣ ለወተት፣ እንደዚሁም ለቆዳ የሚያሳድጓቸው እንስሳት እንዲሁም በቁጥር የሚበዛው ህዝብ ያን ዘር እንደሆኑ ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ "የይሁዳ እና የእስራኤል ሰዎች እንዲበዙ እና አያሌ ከብቶች እንዲኖራቸው አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"እነርሱን የምነቅልበትን መንገድ እመለከታለሁ"
እነዚህ ሀሳቦች በኤርምያስ 1፡9 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ እስራኤላውያንን ቤት ወይም የምግብ ሰብል እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ "እነርሱን አበረታ እና አበዛ ዘንድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት፣ ያህዌ በአባቶች ጥፋት ልጆችን መቅጣቱን በማማረር ሰዎች ሲናገሩ ኤርምያስ የሰማው ምሳሌያዊ አነጋገር ነው፡፡ (ምሳሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) በውስጡ ብዙ አሲድ የያዘ የወይን ፍሬ፡፡ ወይም 2) ያልበሰለ/ያልደረሰ የወይን ፍሬ፡፡ በባህላችሁ ወይን ተክል ከሌለ፣ ፍራፍሬ የሚለውን አጠቃላይ ቃል መጠቀም ሊያስፈልግ ይችላል፡፡
ለዚህ ሰዎች ጎምዛዛ ፍራፍሬ ወይም ያልበሰለ ፍራፍሬ ሲመገቡ አፋቸውን የሚሰማቸውን ስሜት የሚገልጽ በቋንቋችሁ የሚገኝ የተለመደ ቃል ተጠቀሙ
"እያንዳንዱ ሰው በራሱ ኃጢአት ምክንያት ይሞታል"
ኤርምያስ ሰዎች ከገዛ ባህሪያቸው የተነሳ እንደሚጨነቁ ለመግለጽ ምሳሌያዊ አነጋገሩን ይጠቀምበታል፡፡ (ምሳሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አድምጡ" ወይም "ቀጥሎ ለምነግራችሁ ትኩረት ስጡ"
የወደፊቱ ጊዜ የተገለጸው "ቀናት እየመጡ" እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር በኤርምያስ 7፡32 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ወደፊት… እኔ አንጻለሁ" ወይም "እኔ የማንጽበት ጊዜ…ይመጣል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግሥት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እስራኤል" ወይም "የእስራኤል መንግሥት" ወይም "የእስራኤል ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው፣ የይሁዳን እና የብንያምን ትውልድ የሚያጠቃልለውን የይሁዳን መንግሥት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ይሁዳ" ወይም "የይሁዳ መንግሥት" ወይም "የይሁዳ ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
አፍቃሪ ባል አብረው ሲራመዱ የሚስቱን እጅ እንደሚይዝ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግሥት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እስራኤል" ወይም "የእስራኤል መንግሥት" ወይም "የእስራኤል ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው፣ የያህዌ ህግ የእነርሱ አንድ ክፍል እንጂ በድንጋይ ላይ ተጽፎ የተቀመጠ ብቻ አለመሆኑን ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚወክለው "ስሜትን" ወይም "ሀሳብን/አእምሮን" ነው፡፡ "ህጌ የሃሳባቸው እና ስሜታቸው ክፍል ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ከታናሹ እስከ ታላላቆች ድረስ እያንዳንዱን ሰው ያመለክታል፡፡ "አንድም ሳይቀር እያንዳንዳቸውን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ከአጽናፍ አጽናፍ/ከዳር እስከ ዳር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ያህዌ ፈጽሞ ይሆናል የማይለው መላምታዊ ሁኔታ ነው፡፡ "እነዚህ ዘላቂ ነገሮች በፍጹም አይጠፉም…እንደዚሁ ሁሉ የእስራኤል ትውልዶች አገር ከመሆን በፍጹም አያቆሙም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ያህዌ ፈጽሞ ይሆናል የማይለው መላምታዊ ሁኔታ ነው፡፡ "በከፍታ ያሉ ሰማያት በፍጹም ሊለኩ አይችሉም፣ ከታች የሚገኙ የምድር መሰረቶችም በፍጹም ሊታወቁ አይችሉም፣ እንደዚሁ ሁሉ የእስራኤልን ትውልዶች እኔ ፈጹሞ አልተውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጎች መላውን ፍጥረት ያመለክታሉ፡፡ (ከአጽናፍ አጽናፍ/ከዳር እስከ ዳር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንድ ሰው እስከ ምድር መሰረት ድረስ ሊቆፍር ይችላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥልቁ ስፍራ፡፡" "መሰረት" የቤቱ ሌሎች ክፍሎች ሁሉ የሚያርፉበትነው፡፡
መወርወር ወይም አለመቀበል
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"በቶሎ እንደሚሆን እኔ ለምናገረው ነገር ትኩረት ስጡ!"
መጪው ጊዜ የተገለጸው "ቀናት እየመጡ" እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር በኤርምያስ 7፡32 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በመጪው ጊዜ … ከተማይቱ ዳግም ትገነባለች" ወይም "እኔ ያህዌ የተናገርኩት/ያወጅኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እነርሱ ከተማይቱን ዳግም ለእኔ ይገነባሉ" ወይም "እኔ ከተማዋን ዳግም እንዲገነቡ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "መላውን ሸለቆ ለእኔ…ይለያሉ/ይቀድሳሉ" ወይም "መላውን ሸለቆ … ለእኔ ይቀድሳሉ/ይለያሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይቀድሳሉ"
ከተማይቱ የተገለጸችው ተክል እንደሆነች እና አንድ ሰው ከመሬት ሊነቅላት አንደሚችል፣ ወይም ግንብ ሆና ሊያፈርሳት እንደሚችል ተደርጋ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ዳግም ማንም ከተማይቱን እንዲያፈርሳት ወይም እንዲነቅላት እኔ አልፈቀድም" ወይም "ማንን ከተማይቱን ዳግም አያጠፋትም ወይም አይደመስሳትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ የዋለው እግዚአብሔር ለኤርምያስ መልዕክት እንደ ሰጠው ለማወጅ ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በኤርምያስ 1፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ለኤርምያስ መልዕክት ሰጠው" ወይም "ያህዌ ኤርምያስን ተናገረው/እንዲህ አለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሴዴቅያስ ለዘጠኝ አመታት የይሁዳ ንጉሥ ከሆነ በኋላ እና ናቡከደነጾር ከአስራ ሰባት አመታት በላይ ከነገሰ በኋላ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ኤርምያስን እስረኛ አድርገውት ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኤርምያስ ለምን ራሱን በስም እንደሚጠቅስ ግልጽ አይደለም፡፡ በዩዲቢ ውስጥ እንደሚገኘው የመጀመሪያ መደብ በመጠቀም መተርጎም ትችላላችሁ፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በግንብ የተከበበ እና እስረኞችን የሚጠብቁበት/የሚያስሩበት ከንጉሡ ቤተመንግስት ጋር የተያያዘ ክፍት ስፍራ ነው፡፡
ሴዴቅያስ ይህንን እንዲያደርግ ሌሎች ሰዎች ረድተውት እንደነበረ አንባቢው ይረዳ ዘንድ መተረጎሙ ይመረጣል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
አዚህ ስፍራ "እርሱን" የሚለው የሚያመለክተው ኤርምያስን ነው፡፡ እዚህ ስፍራ ኤርምያስ ለምን ራሱን በስም እንደሚጠቅስ ግልጽ አይደለም፡፡ በዩዲቢ ውስጥ እንደሚገኘው የመጀመሪያ መደብ በመጠቀም መተርጎም ትችላላችሁ፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሴዴቅያስ ጥያቄውን የሚጠቀምበት ኤርምያስን ለመገሰጽ ነው፡፡ "ትንቢት መናገርህን መቀጠልህ ስህተት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ከተማይቱ፣ አንድ ሰው ለሌላው ሊያቀብለው እንደሚችለው ትንሽ እቃ አድርጎ ይናገራል፡፡ "እጅ" የሚለው ቃል እጅ ለሚሰራው ስራ ሀይል ወይም ቁጥጥር ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት / ነው፡፡ "ይህችን ከተማ በባቢሎን ንጉሥ ቁጥጥር ስር ላደርጋት ነው" ወይም " የባቢሎን ንጉሥ በዚህች ከተማ ላይ ያሻውን እንዲፈጽም ልፈቅድለት ተነስቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር ወይም ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
አንባቢው የባቢሎን ንጉሥ ከተማይቱን እንዲቆጣጠር ሌሎች ሰዎች እንደረዱት ይገነዘብ ዘንድ መተርጎሙ ይመረጣል፡፡
"እጅ" የሚለው ቃል ለሀይል ወይም እጅ የሚሰራውን ለመቆጣጠር ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ በእርግጥ በባቢሎን ንጉሥ ቁጥጥር ስር አደርገዋለሁ" ወይም "እኔ በእርግጥ የባቢሎን ንጉሥ በእርሱ ላይ ያሻውን እንዲፈጽም እፈቅዳለሁ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አፍ" እና "ዐይን" የሚወክሉት መላውን ሰውነት ነው፡፡ "ሴዴቅያስ ራሱ ንጉሥ ናቡከደነጾርን ይመለከተዋል በቀጥታም ከእርሱ ጋር ይነጋገራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እናንተ" የሚለው ብዙ ቁጥር ነው፡፡ (አንተ የሚለው ተውላጠ ስም መልኮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን ቀጥተኛ ወዳልሆነ ንግግር መተርጎም ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ "ኤርምያስ እንዲህ አለ፣ የያህዌ ቃል ወደ እርሱ መጥቶ በዓናቶት ያለውን የአጎቱን የሰሎምን ልጅ የአናምኤልን መሬት ለራሱ ይግዛ ይህን መሬት መግዛት መብቱ የኤርምያስ ነውና" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቀጥተኛ የሆነ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅሶች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኤርምያስ ለምን ራሱን በስም እንደሚጠቅስ ግልጽ አይደለም፡፡ በዩዲቢ እንደ ተተረጎመው አንደኛ መደብን በመጠቀም መተርጎም ይቻላል፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ የዋለው ከያህዌ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ እንዲህ ሲል፣ መልዕክት ሰጠኝ፡፡ 'ተመልከት/እነሆ" ወይም "ያህዌ ይህን መልዕክት ለእኔ ነገረኝ፡ 'እነሆ/ተመልከቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፣ ነገር ግን ስለ ራሱ የሚናገረው በአንደኛ መደብ ነው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ መደብ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በግንብ የተከበበ እና እስረኞችን የሚጠብቁበት ከንጉሡ ቤተመንግስት ጋር የተያያዘ ክፍት ስፍራ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 32፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
አንድ ሰቅል 11 ግራም ነው፡፡ "17 ሰቅል" ወይም "187 ግራም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መጽሐፍ በተጻፈበት ጊዜ የገንዘብ መጠን መለኪያ እና ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ የሚያመለክተው አንድ ሰው መሬት ለመግዛት በሰነዱ ላይ የሚያደርገውን ፊርማ ነው፡፡ ኤርምያስ ይህንን መሬት መግዛን ለማረጋገጥ ሌሎች ሰዎች ምስክሮች ይሆናሉ፡፡
"መሬቱን ስገዛ ሰዎች ተመልክተዋል፣ ስለዚህ እኔ መሬቱን ለመግዛቴ ለሌሎች መናገር ይችላሉ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እኔ እንዳተምኩት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ክፍት ቅጂ" ወይም "በላዩ ማህተም የሌለበት ሰነድ"
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በግንብ የተከበበ እና እስረኞችን የሚጠብቁበት ከንጉሡ ቤተመንግስት ጋር የተያያዘ ክፍት ስፍራ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 32፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው የሚያመለክተው አናምኤልን፣ ምስክሮችን፣ እና በዚያ የነበሩ አይሁዳውያንን ነው፡፡
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የእስራኤል ሰዎች ዳግም በዚህ ምድር ቤቶችን፣ የወይን ቦታዎችን እና እርሻዎችን ይገዛሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ እና ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ረጅም ጸሎት ጀመረ፣ ከረጅም እንጉርጉሮ ጋር ምስጋና ጭምር አቀረበ፡፡
ይህ ማለት የታተመው ጥቅልል እና ያልታተመ ጥቅልል ነው
እዚህ ስፍራ "አወይ/ወየው" የሚለው ቃል በዚህ ጸሎት ኤርምያስ ማዘኑን፣ ማጉረምረሙን እና እንጉርጉሮ ማሰማቱን ያመለክታል፡፡ "እነሆ/እዩ" የሚለው ቃል ቀጣዮቹ ቃላት ለጸሎቱ በጣም አስፈላጊ የሆነ መግቢያ ወይም ዳራ መሆኑን ያመለክታል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
"የተነሳ ክንድ" የሚለው ሀረግ ለክንድ ጥንካሬ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፤ ስለዚህም "ታላቁ ጥንካሬህ" የሚሉት ቃላት እና "የተነሱት ክንዶችህ" የሚለው ጥንድ ትርጉምን ይሰጣል፡፡ "በታላቁ ሀይልህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ጥንድ ትርጉም የሚሉትን ይመልከቱ)
"ታማኝነት" የሚለው ረቂቅ ስም "ታማኝ" ወይም "በታማኝነት" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ ለሺህዎች ለቃል ኪዳንህ ታማኝ ነህ" ወይም "አንተ ቃል ኪዳንህን ትጠብቃለህ፣ ደግሞም ሺህዎችን በታማኝነት ትወዳለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥፋት" የሚለው ቃል ያህዌ ህዝቡን ለመቅጣቱ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፤ ምክንያቱም እነርሱ ክፉ ነገሮችን በማድረግ ጥፋተኞች ናቸው፡፡ የያህዌ ህዝቡን መቅጣት የተገለጸው ፈሳሽ በትልቅ ማጠራቀሚያ የሞላ ፈሳሽን እንዳፈሰሰባቸው ወይም በተቀመጡበት በጭናቸው ላይ ትንንሽ እቃዎችን እንደጣለባቸው ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ "አንተ ልጆችን በወላጆቻቸው ኃጢአት ምክንያት ትቀጣለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ለእንጉርጉሮው መግቢያ የሚሆነውን ጸሎት ወደ ያህዌ ማቅረቡን ቀጥሏል
የተከፈቱ ዐይኖች ሰው ለሚመለከተው ነገር ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት / ነው፡፡ ሰው እንዴት እንደሚኖር የተገለጸው በጎዳና ላይ እንደሚራመድ ተደርጎ ነው፡፡ "አንተ ሰዎች የሚያደርጉትን ነገር ሁሉ ትመለከታለህ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው "ባህሪይ" እና "ተግባር/ድርጊት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች በግስ መልካቸው ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "እናም ለእያንዳንዱ ሰው እንደ ስራው መልካምነት ወይም ክፋት ይከፍለዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ጥንድ ትርጉም የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር በቀድሞው ዘመን ሀይሉን ተጠቅሞ የእስራኤልን ህዝብ ከግብጽ ባርነት ነጻ ያወጣበትን ድርጊት ያመለክታል፡፡
"እስከዚህ ቀን"
"በሰዎች ሁሉ መሃል"
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ክብር ነው፡፡ "እራስህን ገናና አደረግህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በብርቱ እጅ" የሚለው ለጥንካሬ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን፤ "የተዘረጋ ክንድ" የሚለው ለክንድ ጥንካሬ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ ስለዚህም "በብርቱ እጅ" የሚለው ሀረግ እና "የተዘረጋ ክንድ" የሚሉት ሀረጎች ጥንድ ትርጉም ይሰጣሉ፡፡ "በታላቁ ጥንካሬህ/ሀይልህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ጥንድ ትርጉም የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ወደ ያህዌ መጸለዩን ቀጥሏል፡፡ የእንጉርጉሮ ለቅሶውን ማቅረቡን ጨረሰ፡፡ ("ወየው፣" ኤርምያስ 32፡17) "ከዚህ ርስት ወሰዱ" ከሚሉት ቃላት ጋር "ነገር ግን እነርሱ አልታዘዙም" በሚለው ሰቆቃውን ይጀምራል፡፡
"ለእስራኤል ሰዎች ሰጠህ"
"ማር እና ወተት የሚፈስባት ምድር፡፡" እግዚአብሔር ምድሪቱ ለተክሎች እና ለእንስሳት መልካም እንደሆነች የተናገረው ከእነዚያ እንሳሳት እና ተክሎች የሚገኘው ወተት እና ማር በምድሪቱ ላይ እንደሚፈስ አድርጎ ነው፡፡ ኤርምያስ 11፡5 ላይ ይህ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ከብት ለማርባት እና ተክል ለማብቀል እጅግ ምቹ የሆነ ምድር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ድምጹ ተናጋሪው ለሰጠው መልዕክት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ነገር ግን እነርሱ አንተ የተናገርከውን አልታዘዙም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ወደ ያህዌ መጸለዩን ቀጥሏል፡፡
የአፈሩ ቁልል እና ጠላት በላያቸው ቆሞ ሊያጠቃት በከተማይቱ ዙሪያ ገነባው፣ የተገለጸው አጥቂዎቹ ራሳቸው ከተማይቱን ለመውረር እንደ ደረሱ ተደርጎ ነው፡፡ "ጠላት ያበጀው አፈር ቁልል፣ ጠላት ሊይዛት እስከሚያስችለው ለከተማይቱ እጅግ ቅርብ ነው" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰይፍ" የሚለው ቃል ወታደሮች ሰይፍ በሚጠቀሙበት፣ ለጦርነት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ምክንያቱም ወታደሮች ጥቃት ያደርሳሉ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ረቂቅ ስሞች በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ህዝቡ የሚመገበው ምግብ የለውም፣ ደግሞም እያንዳንዱ ሰው ከህመም የተነሳ ደካማ ሆኗል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" ማለት ሀይል ወይም መቆጣጠር ማለት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንተ እየሩሳሌምን ለከለዳውያን ወታደሮች አሳልፈህ ሰጥተሃታል" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"አንተ በግልጽ እንደምታየው፣ ይህ ይሆናል"
"አንተ መሬን ስትገዛ ሰዎች ተመልክተዋል፣ ስለዚህም እነርሱ ለሌሎች ሰዎች አንተ መሬቱን እንደገዛህ መናገር/መመስከር ይችላሉ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እኔ ይህችን ከተማ ልሰጣት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር የዋለው ከእግዚአብሔ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በኤርምያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ለኤርምያስ፣ እንዲህ ሲል መልዕክት ሰጠው፡፡ 'ያህዌ" ወይም "ያህዌ ይህንን መልዕክት ለኤርምያስ ሰጠው፡ 'ያህዌ"
እዚህ ስፍራ ኤርምያስ ለምን ራሱን በስም እንደጠቀሰ ግልጽ አይደለም፡፡ በዩዲቢ እንደ ተተረጎመው አንደኛ መደብን በመጠቀም መተረጎም ይቻላል፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ ማንኛውንም ነገር ማድረግ እንደሚችል ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ለእኔ እጅግ ከባድ የሆነ ነገር የለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጥንቃቄ አድምጡ! አሳልፌ የምሰጣት እኔ ነኝ"
ያህዌ ስለ ከተማይቱ፣ ትንሽ እቃ እንደሆነች እና ለሰው እጅ እንደሚሰጣት አድረጎ ይናገራል፡፡ "እጅ" የሚለው ቃል እጅ ወደ ድርጊት ለሚለውጠው ሀይል ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ይህችን ከተማ በከለዳውያን ሀይል ስር አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"እኔ በጣም እቆጣ ዘንድ"
እዚህ ስፍራ "ዐይኖች" የሚለው ሜቶኖሚ የሚወክለው እግዚአብሔር የተመለከተውን ነገር ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "እኔ ክፉ የምለውን ነገር ማድረግ" ወይም 2) "እኔ እየተመለከትኩ መሆኑን እያወቁ ክፉ ማድረግ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የአንድ ሰው ወጣት መሆን ለእስራኤል ህዝብ በመጀመሪያ አገር መሆን ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "ወጣት ከነበሩበት ጊዜ አንስቶ" ወይም "አገር ሆነው ከተመሰረቱበት ጊዜ አንስቶ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እጆች" የሚለው ቃል አንድ ሰው በእጆቹ ለሚሰራቸው ነገሮች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ያደረጎቸው ክፉ ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "ከተማ" የሚለው በውስጧ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "ቁጣ" እና "ንዴት" በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲይዙ ምን ያህል በጣም እንደተቆጣ ያጎላሉ፡፡ "የእየሩሳሌም ሰዎች ከተማቸውን ከገነቡበት ጊዜ አንስቶ እኔን በጣም አስቆጥተውኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ጥንድ ትርጉም የሚሉትን ይመልከቱ)
"ማነሳሳት" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የሚያነሳሳ ነገር ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"አሁን ድረስ እኔን ማስቆጣታቸውን ቀጥለዋል"
ፊት ለአንድ ሰው መገኘት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ከእኔ መገኘት" ወይም "ሙሉ ለሙሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ለኤርምያስ የእስራኤል ህዝብ ስላደረገው ነገር መናገሩን ቀጥሏል፡፡
አንድ ሰው ፊቱን ወደ ሌላ ሰው ማድረጉ እየማ መሆኑን ያሳያል፣ ጀርባውን መስጠቱ ደግሞ ለመስማት አለመፍቀዱን ያሳያል፡፡ "እኔን በጥንቃቄ ከመስማት ይልቅ፣ ሙሉ ለሙሉ ሊሰሙኝ አልፈቀዱም" ወይም "እኔን ለመስማት አልፈቀዱም/ለመስማት ተቃወሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"በትክክል ምላሽ መስጠትን ለመማር"
"እኔ የምጠላቸው ጣኦቶቻቸው"
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚወክለው ያህዌን ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የእኔ የሆነው ቤት" ወይም "እነርሱ እኔን የሚያመልኩበት ህንጻ/ቤት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በኤርምያስ 7፡31 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "ልብ/አዕምሮ" የሚያመለክተው የያህዌን ፈቃድ/ሀሳብ ነው፡፡ "እኔ በፍጹም አላሰብኩም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እናንተ" የሚለው ብዙ ቁጥር ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኤርምያስን እና ከእርሱ ጋር የነበሩትን ይገልጻል፣ ወይም 2) ሁሉንም ሰዎች ያመለክታል፡፡ (አንተ/አንቺ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" ማለት ሀይል ወይም ቁጥጥር ማለት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ያህዌ ለባቢሎን ንጉሥ እርሷን/ከተማይቱን እንዲገዛ ሀይል ሰጠው" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"የእኔን ህዝብ ለመሰብሰብ"
ሶስቱም ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ሲይዙ እርሱ ምን ያህል እንደተቆጣ ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "ከመጠን ያለፈ ቁጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ በሰላም ባሉበት"
ያህዌ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
የእስራኤል ሰዎች ያህዌን ለማክበር በአንድነት መስራት ይፈልጋሉ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ዘለዓለማዊ ስምምነት"
"መልካም ማድረግን አላቆምም"
ክብር የተገለጸው ጠጣር አካል እንደሆነ እና ማንም ከዚያ ሊያሰወግደው እንዳይችል ተደርጎ በመያዣ ውስጥ እንደተቀመጠ ተደርጎ ነው፡፡ "እነርሱ ሁልጊዜም እንዲያከብሩኝ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዜቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ከዚህ የተነሳ እኔኝ መታዘዝ እና ማምለክ በፍጹም አያቆሙም"
ያህዌ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው የሚያመለክተው እስራኤላውያንን ነው፡፡
ያህዌ የእርሱ ህዝብ ህይወት በአትክልት ስፍራ እንደተከለው ተክል ለዘለአለም እንደሚኖር አድርጎ ይናገራል፡፡ "እኔ እስራኤላውያንን በቋሚነት በዚህ ምድር አስቀምጣቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በአንድነት የአንድን ሰው ሁለንተና የሚያመለክት ፈሊጣዊ አገላለጽን ይሰጣሉ፡፡ "በፍጹም ማንነቴ" ወይም "በሙሉ ልቤ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"እነዚህ ሁሉ መጥፎ ነገሮች በዚህ ህዝብ ላይ እንዲደርስ አድርጌያለሁ፣ አሁን ደግሞ መልካም ነገሮች እንዲሆንላቸው አደርጋለሁ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ከዚያ ሰዎች በዚህ ምድር የእርሻ መሬት ይገዛሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እናንተ" የሚለው የሚያመለክተው የእስራኤል ሰዎችን ነው፡፡ (አንተ/አንቺ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" ለሀይል ወይም ቁጥጥር ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ያህዌ ለከለዳውያን ይህን ሰጣቸው" ወይም "ያህዌ ለከለዳውያን በእርሷ ላይ ሀይል ሰጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ))
"የታተሙ ጥቅልሎች" አንድ ሰው መሬት ለመግዛት የሚፈርምበት ውል ነው፡፡ ሌሎች ሰዎች ግዢውን ለማረጋገጥ ምስክር ይሆናሉ፡፡
"ነገሮች ተመልሰው መልካም እንዲሆንላቸው አደርጋለሁ" ወይም "ዳግም ወደ መልካም ህይወት እመልሳቻለሁ" ተመሳሳይ የሆኑ ቃሎች በኤርምያስ 29፡14 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ስነግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ
"የያህዌ ቃል ወደ… መጣ" የሚለው ፈሊጥ የዋለው ከእግዚአብሔር ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በኤርምያስ 1፡13 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ኤርምያስ በዘብ… በነበረበት ጊዜ ያህዌ ለኤርምያስ እንዲህ ሲል ለሁለተኛ ጊዜ መልዕክት ሰጠው፡፡ 'ያህዌ" ወይም "ኤርምያስ በዘብ… በነበረበት ጊዜ ያህዌ ይህን ሁለተኛ መልዕክት ለኤርምያስ ሰጠው፡ 'ያህዌ"… በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኤርምያስ ለምን ራሱን በስም እንሚጠቅስ ግልጽ አይደለም፡፡ አንደኛ መደብን በመጠቀም መተረጎም አስፈላጊ አይደለም፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ነገሮች ለዘለዓለም ይኖሩ ዘንድ የፈጠራቸው ማን ነው
"እስከ አሁን ድረስ እስረኛ ነበር"
ይህ በግንብ የተከበበ እና እስረኞችን የሚጠብቁበት/የሚያስሩበት ከንጉሡ ቤተመንግስት ጋር የተያያዘ ክፍት ስፍራ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 32፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሰዎቹ ከለዳውያንን ለመከላከያ ቅጥር ለመገንባት ቤቶችን አፈረሱ፡፡ "ከውጊያ እና ሰይፍ ራሳቸውን ለመከላከል ሰዎች የከተማዋን ቤቶችን አፈራረሱ" ወይም 2) "ጦርነት ለማድረግ ሲሉ በጦርነት ከበባ አመጽ ለማነሳሳት ከለዳውያን ያፈራረሷቸው ቤቶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ወታደሮች በሰይፍ ሲገድሉ ለሰዎች በጥቃት መገደል ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ቁጣ" እና "መአት" የሚሉት ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የቁጣውን ታላቅነት ያጎላሉ፡፡ "ከመጠን በላይ በሆነው ቁጣዬ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በ"ፊቱ" ተወክሏል፡፡ ይህ ሀረግ የሚያሳየው የያህዌን በከተማይቱ ደስ አለመሰኘት ነው፡፡ "እኔ ከእናንተ ዞር ብያለሁ" ወይም "ከእንግዲህ ለእናንተ ጥበቀ አላደርግም/እተዋችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለይሁዳ እና እስራኤል ነገሮች መልካም እንዲሆኑ አደርጋለሁ" ወይም "ይሁዳ እና እስራኤል ዳግም በመልካም እንዲኖሩ አደርጋለሁ፡፡" ተመሳሳይ የሆኑ ቃላት በኤርምያስ 29፡14 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ከተማይቱ የሚለው በከተማዋ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "በዚህች ከተማ የሚኖሩ ሰዎች …በዚያ ለሚኖሩ ሰዎች የማደርገው… በዚያ ለሚኖሩ ሰዎች የምሰጠው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ዝማሬ" የሚለው ቃል ሰዎች ስለ ሚዘምሩት ዝማሬ አካል ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "የምድር ወገኖች ሁሉ የውዳሴ እና ክብር ዝማሬ ለእኔ ለያህዌ ስለሚያቀርቡት ነገር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ፍርሃት እና መንቀጥቀጥ" የሚለው ሄንዲየዲስ/ሁለት በ‘እና' የሚገኛኙ ቃላት አንድን ጥልቅ ሀሳብ የሚገልጹበት ዘይቤያዊ አነጋገር/ በአንድ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በፍርሃት ይንቀጠቀጣሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሄንዲየዲስ/ሁለት በ‘እና' የሚገኛኙ ቃላት አንድን ጥልቅ ሀሳብ የሚገልጹበት ዘይቤያዊ አነጋገር/ የሚለውን ይመልከቱ)
ሌላው ሊሰጥ የሚችለው ትርጉም "አክብሮታዊ ፍርሃት" የሚል ነው፡፡
"ሰላም" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ለእርሷ ከምሰጠው ሰላም እና መልካም ነገሮች ሁሉ የተነሳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ይሁዳ ምድረበዳ መሆኗን ያጎላሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በእየሩሳሌም የሚገኘው ቤተ መቅደስ
"ምድር" የሚለው ቃል በምድሪቱ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ዳግም በምድሪቱ ለሚኖሩ ሰዎች ነገሮችን መልካም አደርጋለሁ" ወይም "በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎችን ዳግም በመልካም እንዲኖሩ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ተመሳሳይ የሆኑ ቃላት በኤርምያስ 29፡14 ላይ እንዴት እንደተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ወደ ባቢሎን ከመሰደድ አስቀድሞ የነበረውን ጊዜ ያመለክታል፡፡ ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "እነርሱ አስቀድመው ወደ ነበሩበት፣ እስራኤላውያንን ለምርኮ ወደ ባቢሎን እሰዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ የእረኞች በጎቻቸው ከእጃቸው ስር ሲሄዱ የሚያደርጉትን በጎቻቸውን የመቁጠር እና የመጠበቅ ልምምድ ያመለክታል፡፡ "እረኞች በጎች በሚያልፉበት ጊዜ እንደ ቀድሞው በጎቻቸውን ይቆጥራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጥንቃቄ አድምጡ"
መጪው ጊዜ የተነገረው "ቀናት እየመጡ" እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ ዘይቤ በኤርምያስ 7፡32 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እኔ በመጪው ጊዜ… እሰራለሁ" ወይም "እኔ የምሰራበት…ጊዜ ይኖራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግሥት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እስራኤል" ወይም "የእስራኤል መንግሥት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው፣ የይሁዳን እና የብንያምን ትውልድ የሚያጠቃልለውን የይሁዳን መንግሥት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ይሁዳ" ወይም "የይሁዳ መንግሥት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በዚያን ጊዜ" የሚለው ሀረግ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖረው "በእነዚያ ቀናት" የሚለውን ሀረግ ያጠናክራል፡፡ "በእነዚያው በራሳቸው ቀናት" ወይም "በዚያኑ በራሱ ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የዳዊትን ትውልድ የሚገልጸው የዛፍ ግንድ ቅርንጫፍ እንደሆነ አድርጎ ነው፡፡ "እኔ ጻድቅን ሰው ከዳዊት እንዲመጣ እና ለዳዊት ዘር ክብር እንዲያመጣ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል ህዝብ፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት የከተሞች ስሞች በእነዚያ ከተሞች ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ናቸው፡፡ "የይሁዳ ሰዎች… የእየሩሳሌም ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እኔ ይሁዳን አድነዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእየሩሳሌም ሰዎች ከጠላቶቻቸው የተጠበቁ ይሆናሉ"
ያህዌ ስለ እየሩሳሌም ከተማይቱ ሴት እንደሆነች አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እርሷን የሚሯት እንዲህ ብለው ነው" ወይም "እኔ ከተማይቱን የምጠራት እንዲህ ብዬ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ሁልጊዜም ከዳዊት ትውልድ የሆነ ሰው ይገኛል"
ወንድ የሆነ የንጉሥ ዳዊት ትውልድ
ዙፋን ለንጉሡ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "በእስራኤል ቤት ላይ ንጉሥ ለመሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግሥት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እስራኤል" ወይም "የእስራኤል መንግሥት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሁሉም ከሌዊ ካህናት የሚቃጠል መስዋዕት የሚያነሳ ሰው አይታጣም"
"የሚቃጠሉ መስዋዕቶች የሚያቀርብ"
x
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር የዋለው ከእግዚአብሔ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በኤርምያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ለኤርምያስ፣ እንዲህ ሲል መልዕክት ሰጠው፡፡ 'እንዲህ አለኝ" ወይም "ያህዌ ይህንን መልዕክት ለኤርምያስ ሰጠው፡ 'እንዲህ አለው"
እዚህ ስፍራ ኤርምያስ ለምን ራሱን በስም እንደጠቀሰ ግልጽ አይደለም፡፡ አንደኛ መደብን በመጠቀም መተረጎም አያስፈልግም፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡ ምን እንዳለ ኤርምያስ እንዲያስተውል ፈልጓል፡፡ ይህ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ይህ ህዝብ ‘የ…እነርሱ' ሲል ምን እየተናገረ እንደጀሆነ ልታስተውል ይገባሃል" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"በእርግጥ እነርሱ እየተናገሩ የሚገኙት ህዝቤ እርባና ቢስ እና ዳግም አገር ሆኖ የማይቆም እንደሆነ አድርገው ነው"
እይታ ማሰብ ለሚለው ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "ከእንግዲህ ህዝቤን እንደ አገር አያስቡም/አያዩም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ያህዌ በፍጹም ይሆናል የማይለው መላምታዊ ሁኔታ ነው፡፡ "እኔ መስርቻለሁ… እና እና አጸንቻለሁ… ስለዚህ እኔ በፍጹም አልጥልም … እናም እኔ እመልሳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
"ዳግም ነገሮች ለእነርሱ መልካም እንዲሆኑ አደርጋለሁ" ወይም "እኔ እነርሱ ዳግም በመልካም እንዲኖሩ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ተመሳሳይ የሆኑ ቃላት በኤርምያስ 29፡14 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
"በ…ላይ ርህራሄ አለኝ" የሚለው በ(ኤርምየስ 30፡18) ላይ እንደተተረጎመው ይተርጉሙት፡፡
"ከያህዌ ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣ ቃል" የሚለው ይህ ፈሊጥ የዋለው ከያህዌ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማሰተዋወቅ ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆነው በኤርምያስ 7፡1 ላይ የሚገኘው ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎም ይመልከቱ እና እንደ አስፈላጊነቱ ለውጥ አድርጉበት፡፡ "ይህ ናቡከደነጾር የእርሷን ከተሞች በ…. ጊዜ ያህዌ ለኤርምያስ የሰጠው መልዕክት ነው" እንዲህም አለ፣ 'ያህዌ'' ወይም ‘‘ናቡከደነጾር የእርሷን ከተሞች በ…ጊዜ፣ ያህዌ ለኤርምያስ ይህን መልዕክት ሰጠው፡ 'ያህዌ'' በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ኤርምያስ ለምን ራሱን በስም እንደጠቀሰ ግልጽ አይደለም፡፡ አንደኛ መደብን በመጠቀም መተረጎም አያስፈልግም፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"መዋጋት"
ይህ የሚያመለክተው በኢየሩሳሌም ዙሪያ የሚገኙ ከተሞችን ሁሉ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በኤርምያስ 32፡28 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል እጅ ለሚሰራው የመቆጣጠር ስራ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "ከእርሱ ቁጥጥር አታመልጥም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ባቢሎናውያን በእርግጥ ይይዙሃል፣ አንተም አልፈህ ተሰጣለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰይፍ" የሚለው ቃል በጦርነት ለመሞት ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "በጦርሜዳ አትሞትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎቹ በቅርቡ ለሞቱ ሰዎች ክብር ቅመም ያቃጥላሉ፡፡ የሞቱትን ሰዎች አካል/አስክሬን አያቃጥሉም፡፡
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ባቢሎናውያን ገና ያልያዝዋቸው ብቸኞቹ የተመሸጉ የይሁዳ ከተሞች"
ይህ ፈሊጥ የዋለው ከያህዌ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማሰተዋወቅ ነው፡፡ በእርግጥ ሊተላለፍ የተፈለገው መልዕክት እሰከ ኤርምያስ 34፡12 ድረስ አልጀመረም፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በኤርምያስ 7፡1 እንዴት እንደ ተተረጎም ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ለኤርምያስ መልዕክት ሰጠው" ወይም "ያህዌ ለኤርምያስ መልዕክት ነገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መልዕክት
እነዚህ ቃላት ሁሉም በኋላ ለሚገለጹ ድርጊቶች የመረጃ ዳራ/መነሻ ይሰጣሉ፡፡ (የመረጃ ዳራ/ የመረጃ መነሻ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤርምያስ በኤርምያ 354፡8 ላይ የሚጀምረውን የመረጃ ዳራ መስጠቱን ይቀጥላል፡፡
በኤርምያስ 34፡8-11 ውስጥ ከሚገኘው የመረጃ ዳራ በኋላ ኤርምያስ ታሪኩን ከኤርምያስ 34፡8 እንደገና ይጀምራል፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር የዋለው ከእግዚአብሔ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በኤርምያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ለኤርምያስ፣ እንዲህ ሲል መልዕክት ሰጠው፡፡ 'ያህዌ" ወይም "ያህዌ ይህንን መልዕክት ለኤርምያስ ሰጠው፡ 'ያህዌ'' (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ባሮች የነበራችሁበት ስፍራ" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እያንዳንዳችሁ ወገናችሁ የሆኑትን ራሳቸውን ለእናንተ የሸጡትን እና ለእናንተ ባሪያ የነበሩትን ነጻ ማውጣት አለባችሁ"
"እናንተ ከማገልገል ነጻ እንዲወጡ ልትለቋቸው ይገባል"
በተሻለ ሁኔታ ለማድመጥ ወደ ተናጋሪው ጭንቅላትን ማዘንበል፣ ጆሮን ማስጠጋት፣ ተናጋሪው ለሚናገረው ትኩረት ለመስጠት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "እኔ ለተናገርኩት …ትኩረት አልሰጡም" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አሁን" የሚለው ቃል የዋለው ቀጥሎ ለሚሆነው ጠቃሚ ነገር ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ዐይኖች" የሚለው ለአንድ ሰው አስተያየት ወይም ሀሳብ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሆኖ የቀረበ ነው፡፡ "እኔ ትክክል ነው የምለው" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የእኔ የሆነው ቤት" ወይም "እነርሱ እኔን የሚያመልኩበት ቤት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው (አድራጊ ወይም ተደርጊ የሚለውን ይመልከቱ)
የአንድ ሰው ስም ሰዎች ስለዚያ ሰው ለሚያስቡት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "ትክክል የሆነውን ማድረግ አቁማችሁ፣ በምትኩ ሰዎች እኔ ክፉ እንደሆንኩ እንዲያስቡ የሚያደርጉ ነገሮችን አደረጋችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አድምጡ!" ወይም "ቀጥሎ ልነግራችሁ ላለው ጠቃሚ ነገር ትኩረት ስጡ!"
ኤርምያስ "ነጻነት" የሚለውን የተጠቀመው በምጸት ነው፤ ሰዎች በመከራ ሃሴት እንደሚያደርጉ በምጸት ይናገራል፡፡ "ለእናንተ አበሳን አውጃለሁ… በሰይፍ፣ በመቅሰፍት፣ እና ችጋር የሚደርስ አበሳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"እናንተ ነጻ እንደሆናችሁ ማወጅ"
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰይፍ ለያዙ ወታደሮች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "የጠላት ወታደሮች እናንተን ለመግደል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እይታ" የሚወክለው ፍርድን ወይም ሚዛንን ነው፡፡ "ግዛት" የሚለው ቃል በግዛቶቹ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ "በእያንዳዱ ምድር ግዛት የሚኖር ህዝብ እናንተ በአሰቃቂ ሁኔታ እንደምትኖሩ እንዲያስቡ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ምንባብ የሚገልጸው ሰዎች ቃል ኪዳኑን እንዴት እንደሚፈጽሙ ነው፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከእኔ ጋር ይስማማሉ" ወይም "እኔ እየተመለከትኩ ይፈጽማሉ"
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል ጠላቶች በእጆቻቸው ተጠቅመው በሀይል ለሚፈጽሙት ወይም ለሚያደርጉት ቁጥጥር ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "ጠላቶቻቸው በእነርሱ ላይ ሙሉ ሀይል እንዲኖራቸው እፈቅዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ( ይመልከቱ፡፡
ሊገድሏቸው ይፈልጋሉ የሚለውን ሻል ባለ አነጋገር መግለጫ ነው፡፡ (ዩፊምዝም/የማያስደስትን ቃል ሻልባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል የሚወክለው በቁጥጥር ስር ማድረግን ነው፡፡ "በጠላቶቻቸው እንዲያዙ" ወይም "በጠላቶቻቸው ስር እንዲሆኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ለመዋጋት ይመጣሉ"
የባቢሎንን ሰራዊት አመጣለሁ
‹‹ ከእግዚአብሔር ዘንድ እንዲህ የሚል ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ›› የሚለው ዐረፍተነገር የተጠቀመው ከእግዚአብሄር ለየት ያለ መልዕክት እንዳለ ለማሳየት ነው፡፡ በኤርምያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ መልዕክት የያዘ ዐረፍተነገር አለ፡፡ ‹‹ እግዚአብሄር በይሁዳ ንጉስ ዘመን ለኤርምያስ መልዕክት ሰጠ….. እርሱም ‹ሂድ› ወይም ‹‹ በይሁዳ ንጉስ ዘመን እግዚአብሄር ለኤርሚያስ እንዲህ ሲል ተናገረ….‹ሂድ› ›› (ዐረፍተነገሩን ተመልከት)
ኤርምያስ ለምን ራሱን በስሙ እንደገለጸ ግልፅ አይደለም፡፡ በመጀመሪያ መደብ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል
ይህ አንድን ህዝብ የሚያመለክት ነው (ስም አተረጓጎም የሚለውን ተመልከት)
መቅደሱን
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው
ኤርምያስ 35፡2 የተተረጎመበትን ይመልከቱ
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው
‹‹በምትኖሩባት ምድር ላይ ብዙ ዘመን እንድትኖሩ›› ‹‹ዘመን›› የሚለው ጊዜን አመላካች ነው
‹‹ቃል›› የሚለው የኢዮናዳብን ትእዛዝ ለማመልከት ነው፡፡
‹‹ዕድሜያችንን ሁሉ›› የሚለው ጊዜን አመላካች ነው
ይህ ዐረፍተነገር የተጠቀመው ከእግዚአብሄር ለየት ያለ መልዕክት እንዳለ ለማሳየት ነው፡፡ ኤርምያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ ጥቅሶች የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር ለኤርምያስ መልዕክት ሰጠው፡፡ እርሱም ‹እግዚአብሄር…› አለ ወይም ‹እግዚአብሄር ይህንን መልዕክት ለኤርምያስ ተናገረ፡ ‹እግዚአብሄር….›››
ኤርምያስ ለምን ራሱን በስሙ እንደገለጸ ግልፅ አይደለም፡፡ በመጀመሪያ መደብ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል
ኤርምያስ እነዚህን ቃላቶች በአብዛኛው የሚጠቀመው ከእግዚአብሄር ቁልፍ መልዕክቶችን ማስተላለፍ ሲኖርበት ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ
እግዚአብሄር እስራኤልን ተግሳጹን እንዲሰሙት እየተናገራቸው ነው፡፡ ‹‹ ተግሳጼን መቀበል እዲሁም ቃሌን መስማት አለባችሁ››
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››
ይህ ሲተረጎም ‹‹የሬካብ ልጅ የሆነው የኢዮናዳብ ልጆች አባታቸው የወይን ጠጅ እንዳይጠጡ ያዘዛቸውን ፈጽመዋል››
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው
ሌሎች አማልክትን መከተል ማለት የአማልክቱን ህግጋት መከተል/መተግበር ማለት ነው
ቃሉ አንባቢው ትኩረት ሰጥቶ እንዲመለከተው አመላካች ነው
ኤርምያስ ለምን ራሱን በስሙ እንደገለጸ ግልፅ አይደለም፡፡ በመጀመሪያ መደብ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል
ይህ አንድን ህዝብ የሚያመለክት ነው ኤርምያስ 35፡2 የተተረጎመበትን ይመልከቱ
ኤርምያስ እነዚህን ቃላቶች በአብዛኛው የሚጠቀመው ከእግዚአብሄር ቁልፍ መልዕክቶችን ማስተላለፍ ሲኖርበት ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው
ግጥምና ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ
ይህን ቃል የተጠቀመው አዲስ የታሪክ ጅማሬ ለማሳየት ነው፡፡
ኢዮአቂም ከሶስት ዓመት በላይ የይሁዳ ንጉስ ሆኖ ቀይቶ ነበር፡፡ ኤርምያስ 25፡1 የተተረጎመበትን ይመልከቱ
‹‹ይህ ቃል›› የሚለው ቀጣዩን መልዕክት የሚያመለክት ነው
ኤርምያስ ለምን ራሱን በስሙ እንደገለጸ ግልፅ አይደለም፡፡ በመጀመሪያ መደብ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል
‹‹ እግዚአብሄርም አለ››
‹‹አሕዛብ ሁሉ››
‹‹ለአንተ ከተናገርኩበት ቀን››
‹‹ ኢዮስያስ ንጉስ ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ዛሬዋ ቀን ድረስ ››
ምናልባት የይሁዳ ህዝቦችን
x
ኤርምያስ ለምን ራሱን በስሙ እንደገለጸ ግልፅ አይደለም፡፡ በመጀመሪያ መደብ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል
እግዚአብሄር ለኤርምያስ የተናገረውን ኤርምያስ ሲናገር ባሮክ በመጽሐፍ ከርታስ ጻፈ
‹‹ከክርታሱ ላይ ጮክ ብለህ አንብብ›› ወይም ‹‹ከክርታሱ ላይ አውጅ›› ለማለት ነው
‹‹ጮክ ብለህ አንብብ›› ወይም ‹‹ አውጅ››
‹‹በእግዚአብሄር ቤት ውስጥ ያሉ ሕዝቦች ይሰሙ ዘንድ›› ኤርምያስ 2፡2 የተተረጎመበትን መንገድ ተመልከት
‹‹ከከተሞቻቸው የመጡ የይሁዳ ሰዎች ሁሉ ይሰሙ ዘንድ›› ኤርምያስ 2፡2 የተተረጎመበትን መንገድ ተመልከት
ኤርምያስ ለባሮክ ትዕዛዙን ይቀጥላል
እግዚአብሄር ጸሎታቸውን ሰምቶ ይፈጽምላቸዋል
‹‹ጸሎታቸው›› ሲል የእግዚአብሄር ቤት ሕዝቦችን እንዲሁም ከከተሞቻቸው የመጡትን የይሁዳን ሕዝቦችን ለማመልከት ነው
‹‹መንገዱ›› ሲል የአንድን ሰው የህይወት መርህን ወይም አንድ ሰው የሚመራበትን መንገድ ለመግለጽ ነው፡፡ ኤርምያስ 18፡11 የተተረጎመበትን መንገድ ተመልከት
ከፍተኛ ቁጣ
ኤርምያስ 36፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ ዘጠነኛው ወር በእብረውያን የቀን መቁጠሪያ ሲሆን ይህም በምእራባውያን የቀን አቆጣጠር ላይ የኖቨምበር መጨረሻዎቹ ላይ እና ዲሴምበር መጀመሪያዎቹ ላይ ይገኛል፡፡ “ኢዮአቄም በይሁዳ ንጉስ ከሆነ ከአራት አመት በላይ ሲሆን በዘጠነኛው ወር አካባቢ ነው”
ኤርምያስ 25፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ለሁሉም ሰው በፍጥነት እየሄዱ እነደሆነ ተናገሩ
ኤርምያስ ለምን ራሱን በስሙ እንደገለጸ ግልፅ አይደለም፡፡
ይህ የሰው ስም ነው
ፀሃፊ የነበረው
አዲሱ የእግዚአብሄር ቤት መግቢያ በር
ድምፁን ከፍ አድርጎ የኤርምያስን ቃል አነበበ
ሁሉም ህዝብ እንዲሰሙት፡፡ ተመሳሳይ ቃላትን በኤርምያስ 2፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህን ቃል የተጠቀመው ቀጥሎ የተነሳውን ሃሳብ ትኩረት እንዲሰጠው ለማድረግ ነው
ሚክያስ የገማርያ ልጅ ነው ገማርያ የሳፋን ልጅ ነው፡፡
ይህ የሰው ስም ነው
ተመልከት ወይም ልብ በል
ይህ የሰዎች ስም ነው
በኤርምያስ 26፡20 እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት
በኤርምያስ 26፡22 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
በኤርምያስ 36፡10 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
በኤርምያስ 1፡3 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
በኤርምያስ 28፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ሁሉም አለቆች
የዚህን ሰው ስም በኤርምያስ 36፡11 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ ለአለቆቹ እንደተናገረ በኤርምያስ 36፡12 ያመለክታል
ህዝቡ እንዲሰሙ፡፡ ተመሳሳይ ቃላት በኤርምያስ 2፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እንዚህ የሰው ስሞች ናቸው
ህዝቡ እንዲሰሙ፡፡ ተመሳሳይ ቃላት በኤርምያስ 2፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ድምፁን ከፍ አድርጎ ክርታሱን አነበበው
ይህን ቃል ሲጠቀም በታሪኩ ውስጥ ትኩረት የሚሰጠውን ታሪክ ለማሳየት ነው
ይህ ቃል የሚያመለክተው አለቆቹን ነው
የባሮክ ቃል ከክርታሱ ተነበበ
እንዴት ፃፍከው
በኤርምያስ 36፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ኤርምያስ ሲነግረው ባሮክ የሚናገረው ይፅፍ ነበር
ቀለምን ተጠቅሜ እፅፍ ነበር
ጠቆር ያለ ፈሳሽ ለመፃፊያ የሚያገለግል
አንተ ብቻ ሳይሆን ኤርምያስም ጭምር መሸሸግ አለበት፡፡
ይህ ባሮክንና ኤርምያስን ያመለክታል፡፡
ይህ ቃል የሚያመለክተው አለቆቹን ነው
በፀሃፊው በኤሊሳም ክፍል ክርታሱን አስገቡት
ፀሀፊው ኤሊሳም የሚለውን በኤርምያስ 36፡12 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
የዚህን ሰው ስም በኤርምያስ 36፡14 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ንጉሱ ሊሰማው በሚችልበት ቦታ ላይ፡፡ ተመሳሳይ ቃላት በኤርምያስ2፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
በእብራውያን የቀን አቆጣጠር ዘጠነኛው ወር ሲሆን የሚዘሩበት ጊዜ አልቆ ቀዝቃዛው ጊዜ መጀመሪያ አካባቢ ነው፡፡ እንደ ምእራባውያን የቀን አቆጣጠር የኖቬምበር መጨረሻዎቹ እና የዲሴምበር መጀመሪያዎቹ ላይ ነው፡፡
የሚነደው እሳት በምድጃ ውስጥ ሆኑ ከፊት ለፊቱ ነበር
የእሳት ማንደጃ ሲሆን ሰዎች ከቦታ ቦታ ያንቀሳቅሱታል
ይህን ቃል ሲጠቀም በታሪኩ ላይ ትኩረት ለመስጠት ነው (ታሪካዊ ዳራውን ተመልከት)
በኤርምያስ 36፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እነዚህ በክርታሱ የሚገኙ የቃላት አምድ ነው
ክርታሱን ቀደደው
ፀሀፊዎች የሚጠቀሙትን ካራ ተጠቅሞ ቀደደው
በኤርምያስ 36፡22 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ክርታሱ ሙሉ በሙሉ እስኪጠፋ ድረስ
ኤርምያስ ሲናገር ባሮክ ክርታስ ላይ የፃፈው ቃል ነው፡፡
ሰዎች ልብሶቻቸውን የሚቀዱት እጅግ በጣም ሲያዝኑ ነው፡፡ “ልብሳቸውን በመቅደድ አላዘኑም”
እነዚህን ስሞች በኤርምያስ 36፡12 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ንጉሱን ለመኑት
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው
ኤርምያስ ለምን ራሱን በስሙ እንደገለጸ ግልፅ አይደለም፡፡ በመጀመሪያ መደብ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል
“የእግዚአብሄር ቃል ወደ” የሚለው ቃል ልዩ የሆነ መልእክት ለመናገር ሲፈልግ የሚጠቀመው ነው፡፡ ተመሳሳይ አረፍተነገር በኤርምያስ 1፡4 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “እግዚአብሄር ለኤርምያስ እንዲህ ሲል ተናገረ”
ኤርምያስ ለምን ራሱን በስሙ እንደገለጸ ግልፅ አይደለም፡፡ በመጀመሪያ መደብ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል
በኤርምያስ 36፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ለራስህ ሌላ ክርታስ ውሰድ
የመጀመሪያው ክርታስ
ኢዮአቄም ይህንን ጥያቄ ኤርምያስ የባቢሎን ንጉስ መጥቶ እንደሚያጠቃቸው መፃፍ እንዳልነበረበት ለማሳየት ነው፡፡ “መፃፍ አልነበረብህም”
እርሱ ያጠፋታል
ተቀማጭ የሚለው ንጉስ ሆኖ የሚመራ ማለት ነው፡፡ “ዳዊት ዙፋን ላይ ተቀማጭ አይኖርለትም” የሚለውን በኤርምያስ 29፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ዳዊት እስራኤላውያንን እንደመራቸው አይኖርም”
“ሰዎች ሬሳን ወደውጭ ይጥሉታል”
የሞተው ሰውን
ቀን ባለው ደረቅ ሙቀት ይጋለጣል
በቀዝቃዛ ሌሊቶች ላይ በሳር ላይ በረዶ የሚሰራ
ሁሉ በእነርሱ ላይ
ኤርምያስ ለምን ራሱን በስሙ እንደገለጸ ግልፅ አይደለም፡፡ በመጀመሪያ መደብ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል
በኤርምያስ 25፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎመወ ተመልከት፡፡ “ኤርምያስ ሲናገር ባሮክ ፃፈው”
የይሁዳ ንጉስ ኢዮአቄም በእሳት ውስጥ ያቃጠለው
“ኤርምያስ እና ባሮክ ክርታሱላይ ብዙ ቃላቶችን ከመጀመሪያው ክርታስ ጋር ተመሳሳይ የሆኑ ጨምረናል”
በዕብራይስጡ ጽሁፍ ‹‹ኮንያ›› የሚለው ቃል ይገኛል፡፡ ይህም የኢኮንያን ሌላ ስም ሲሆን ብዙ አዲስ ትርጉሞች ተመሳሳይ ንጉስን ለማመልከት ‹‹ኢኮንያን›› የሚለውን ስም ይጠቀማሉ
የይሁዳ ምድር
እጅ የሚለው ሰውን ያመለክታል፡፡ “ኤርምያስ እንዲናገር አደረገው”
እግዚአብሄር የተናገረውን
ኤርምያስ ራሱን በስሙ የሚጠራው ምክንያቱ ግልፅአደለም
የሰው ስም ነው
ይህን የሰው ስም በኤርምያስ 36፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
የነዚህ ሰዎች ስም በኤርምያስ 21፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“ለኛ” ወይም “ለኛ ጥቅም” “እኛ” የሚለው ቃል ንጉስ ሴዴቅያስ እና የተቀሩት የይሁዳ ህዝብን ነው
“ይወጣና ይገቡ” የሚለው በነፃነት መንቀሳቀሱን ያሳያል፡፡ “ኤርምያስ መሄድ የፈለገበት ቦታ እንደ ልቡ ይንቀሳቀሳል”
“ምክንያቱም ማንም እስርቤት አላስገባውም እና”
በሕዝቡ መካከል ይመላለስ ነበር
ኤርምያስ 32፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“የእግዚአብሄር ቃል ወደ” የሚለው ቃል ልዩ የሆነ መልእክት ለመናገር ሲፈልግ የሚጠቀመው ነው፡፡ ተመሳሳይ አረፍተነገር በኤርምያስ 1፡4 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “እግዚአብሄር ለኤርምያስ እንዲህ ሲል ተናገረ”
ይህ ንጉስ ሴዴቅያስ ወደ ኤርምያስ የላካቸውን ሁለት ሰዎችን ያመለክታል፡፡ የሰሌምያን ልጅ ዮካልንና ካህኑን የመዕሴያን ልጅ ሶፎንያስን
“እኔ” የሚለው ቃል እግዚእብሄርን ያመለክታል
ተመልከት ወይም ልብ በል
ጦርነት መዋጋት መያዝ እና ማቃጠልን ከኤርምያስ 34፡22 ጋር አነፃፅር
“ራሳችሁን” የሚለው ቃል ንጉስ ሴዴቅያስ እና የተቀሩትን የይሁዳ ህዝብን ያመለክታል፡፡
የይሁዳ ህዝብ ከለዳውያን ስለሄዱ ሰላም እናገኛለን ብለው ያስባሉ፡፡ “ሰላም እንሆናለን ምክንያቱም ከለዳውያን ከእኛ ዘንድ ሄደዋልእና”
የተወጉት ይነሱ ነበር
ይህን ቃል ሲጠቀም የአዲስ ታሪክ መጀመሪያ እንደሆነ ለማመልከት ነው
ትንሽ መሬት ወይም ጥቂት መሬት
በዘመዶቹ መካከል፡፡ ኤርምያስ በቢኒያም የምትገኝ አናቶ ከምትባል ከተማ ነው፡፡ ኤርምያስ 1፡1 ተመልከት
የመግቢያ በር ስም ነው
ይህ ሰው ስም ነው
የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደተተረጎመ በኤርምያስ 36፡14 ተመልከት
የዚህን ሰው ስም በኤርምያስ 28፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ችግርን መሸሽ እና እርዳታ የሚፈልጉ ሰዎችን ትቶ መሄድ
ችግርን መሸሽ እና እርዳታ የሚፈልጉ ሰዎችን ትቶ መሄድ
ይህ ሰው ስም ነው
ኤርምያስ 1፡18 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ፀሀፊ የነበረውን ዮናታንን፡፡ ይህ የሰው ስም ነው
“አለቆችም ኤርምያስን ወደ ጕድጓድ ቤት ወደ ጓዳዎቹ አስገቡት”
ኤርምያስን አስመጣው
የንጉሱ ሴዴቅያስ ቤተመንግስት
“እጅ” የሚለው ጉልበትን ወይም በእጅ ያለን ቁጥጥርን ያመለክታል፡፡ ከዚህ ጋር ተመሳሳይ ቃላት በኤርምያስ 32፡4 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “በባቢሎን ንጉስ ቁጥጥር ስር አሳልፌ እሰጥሃለሁ” ወይም “የባቢሎን ንጉስ የወደደውን እንዲያደርግ እፈቅዳለሁ”
ኤርምያስ ይህን ጥያቄ ምንም ጥፋት እንዳላጠፋ ለመናገር ይጠቀማል፡፡ “ምንም በደል አላደረኩባችሁም…በግዞት ቤት”
የይሁዳ ህዝብ
ያስቀመጣችሁኝ
ኤርምያስ ይህን ጥያቄ ትንቢት የተናገሩት ውሸታቸውን እንደሆነ እና እርሱ እውነቱን ስለተናገረ ሌላ ምንም ስህተት እንዳላደረገ ለማሳየት የጠየቀው ነው፡፡ “የናንተ ነቢያት ትንቢት የሚናገሩላችሁ…በዚህ ከተማ ላይ ስህተት ነው ነገር ግን እኔ እውነቱን ነው የተናገርኩት”
ይህ ቃል የሚያመለክተው ንጉስ ሴዴቅያስ እና የይሁዳ ህዝብን ነው
እናንተን እና አገራችሁን አያጠቃችሁም
ለምህረትህ ልመናዬን ስማኝ ወደ አንተም ይድረስ፡፡ ለምህረትህ ልመናቸው ወደ እግዚአብሄር ይድረስ የሚለውን በኤርምያስ 36፡7 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡
ፀሀፊ ወደ ሆነው ዮናታን ቤት፡፡ ኤርምያስ 37፡15 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡
ይህ ከንጉሱ ቤተመንግስት ጋር አብሮ ያለ ሰፊ ክፍት ቦታ ሲሆን ይህም ደግሞ ለእስረኞች የተዘጋጀ ቦታ ነው፡፡ ኤርምያስ 32፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“ሰራተኞቹ ለኤርምያስ እንጀራ ይሰጡት ነበር”
ጋጋሪዎች ከሚሰሩበት መንገድ
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው
“በዚህች ከተማ የሚቀመጥ በሰይፍ በረሃብ እና በቸነፈር ይሞታል” ወይም “በዚህች ከተማ የሚቀመጥ በሰይፍ በረሃብ እና በቸነፈር እገድላለሁ”
ለባቢሎናውያን እጅ የሚሰጥ በህይወት ይሆናል ምንም ያለውን ነገር በሙሉ ቢያጣም፡፡ በኤርምያስ 21፡9 ላይ እንዴት እንደ ተረጎመው ተመልከት
“እጅ” የሚለው ጉልበትን ወይም በእጅ ያለን ቁጥጥርን ያመለክታል፡፡ “የባቢሎን ሰራዊት ኢየሩሳሌምን እንዲያሸንፉ እፈቅዳለሁ”
አንባቢው ሊረዳው የሚገባው ነገር ሌሎችም የባቢሎን ንጉስ ከተማዋን ሲይዝ እንዳገዙት ነው፡፡ “ሰራዊቱ ይይዙአቸዋል”
ይህን ሰው ለማስገደል ማዘዝ
እጅ ያደክማል የሚለው የሚፈራን ሰው ያመለክታል፡፡ “በዚህች ከተማ የቀሩትን ሰልፈኞዎችን ድፍረታቸውን እያጡ ነው”
“ኤርምያስ ህዝቡ ሰላም እንዲሆኑ አይመኝም ነገር ግን በህዝቡ ላይ ከፉ ነገር እንዲሆን ነው የሚመኘው”
እጅ የሚለው እጅ ያለውን ሃይል የሚያሳይ ነው፡፡ “በእሱ ላይ ማድረግ የፈለጋችሁትን አድርጉ”
ኤርምያስን በገመድ ወደታች ላኩት፡፡ ነገር ግን ጣሉት የሚለው ጥሩ እንክብካቤ በጎደለበት በመጥፎ ቦታ እንዳስገቡት አግንኖ እየተናገረ ነው፡፡ “ኤርምያስን ወደ ጉድጓድ ገፈተሩት”
ጥልቅ የተቆፈረ ሰዎች የዝናብ ውሃ የሚያጠራቅሙበት እና የሚቀዱበት ቦታ
ይህ ከንጉሱ ቤተመንግስት ጋር አብሮ ያለ ሰፊ ክፍት ቦታ ሲሆን ይህም ደግሞ ለእስረኞች የተዘጋጀ ቦታ ነው፡፡ ኤርምያስ 32፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ወደ ጉድጓዱ እንዴት እንደጣሉት ይናገራል
በንጉሱም ቤት የነበረው…አቤሜሌክ የሚለውን ቃል ሲጠቀም የአዲስ ታሪክ ጅማሬን ሊያመለክት ፈልጎ ነው
የኢትዮጲያዊ ሰው ስም ነው፡፡
ይህን ቃል ሲጠቀም በታሪኩ ውስጥ ትኩረት የሚሰጠውን ታሪክ ለማሳየት ነው (ታሪካዊ ዳራውን ተመልከት)
ንጉስ ሴዴቅያስ ፍርድ እየሰጠ እና ክስ እየሰማ ይሆናል፡፡
ይህ የኢየሩሳሌም መግቢያ ሲሆን በያዕቆብ ልጅ በብንያም ስም ተሰይሟል
ሰላሳ ሰዎች
ገመድን በመጠቀም ወደታች አወረደው
በእጅህ እና በገመዱ መሃከል አድርግ
ኤርምያስን የጎተቱት ከአቤሜሌክ ጋር አብረው የነበሩት ሰላሳ ሰዎች ናቸው
ይህ ከንጉሱ ቤተመንግስት ጋር አብሮ ያለ ሰፊ ክፍት ቦታ ሲሆን ይህም ደግሞ ለእስረኞች የተዘጋጀ ቦታ ነው፡፡ ኤርምያስ 32፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ኤርምያስ ይህን ጥያቄ የጠየቀው እውነቱን መልስ ቢነግረው ንጉሱ እንደሚገድለው ስላሰበ ነው፡፡ “እውነቱን ብነግርህ አንተ እኔን ትገድለኛለህ”
“እግዚአብሄር አምላክ ህያው እንደሆነ”፡፡ ህዝቡ ይህን የሚናገሩት ቀጥለው የሚናገሩት እውነት እንደሆነ ለመግለፅ ነው፡፡ “ህያው እግዚአብሄር” ኤርምያስ 4፡2 ፡፡
“እጅ” የሚለው ቃል ሃይል ስላላቸው ሰዎች ይናገራል፡፡ “ሰዎች እንዲይዙአችሁ አለፈቅድም”
ይህ ሀረግ አንድስ ሰው ለመግደል መፈለግን ያመለክታል፡፡ በኤርምያስ 11፡21 እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
“የእስራኤል ህዝብ አምላክ”
“የባቢሎናውያን ሰራዊት ከተማዋን አያቃጥሉአትም”
“እጅ” የሚለው ቃል ሃይል ወይም እጅ የሚለማመደው ስልጣንን ነው፡፡ ኤርምያስ 38፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ከለዳውያን ይህንን ከተማ እንዲያሸንፉ እፈቅዳለሁ” ወይም “በዚህ ከተማ ላይ የፈለጉትን እንዲያደርጉ ለከለዳውያን እፈቅዳለሁ”
“እጅ” የሚለው ቃል ሃይል ወይም እጅ የሚለማመደው ስልጣንን ነው፡፡ “ከእነርሱ ጉልበት ልታመልጥ አትችልም”
ችግርን ማምለጥ እና እርዳታ የሚፈልጉ ሰዎችን ትቶ መሄድ፡፡ ኤርምያስ 37፡13 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“እጅ” የሚለው ቃል ሃይል ወይም እጅ የሚለማመደው ስልጣንን ነው፡፡ “ከለዳውያን በኮበለሉት በይሁዳ ቁጥጥር ስር አሳልፎ ይሰጡኛል” ወይም “ከለዳውያን ለኮበለሉት ለይሁዳ ህዝብ የፈለጉትን እንዲያደርጉ አሳልፎ ይሰጡኛል”
“እነርሱም” የሚለው ቃል የኮበለሉትን የይሁዳ ህዝብን ነው፡፡
“ከለዳውያን ለይሁዳ አሳልፈው አይሰጡህም” “አይሰጡህም” ሲል ሴዴቅያስን ነው፡፡
ይህ አረፍተነገር የሚያሳየው ኤርምያስ ቀጥሎ ሊናገር ያለውን ነገር ነው፡፡
ኤርምያስ ከንጉስ ሴዴቅያስ መነጋገሩን ቀጠለ
አንባቢው ሊረዳው የሚገባው ነገር አለቆች እነዚህን ሴቶች እንደ ባሪያ አድርገው ነው የወሰዱአቸው፡፡ “የቀሩትን ሴቶች ሰራዊቱ ያመጣቸዋል…ከባቢሎን ንጉስ አለቆች”
“ጓደኞችህ አታልለውሃል”
ንጉሱ ከአሁን በኋላ የሚያደርገው ምንም ነገር የለም
አንባቢው ሊረዳው የሚገባው ነገር አለቆች እነዚህን ሰዎች እንደ ባሪያ አድርገው ነው የወሰዱአቸው፡፡ “ሰራዊቱ ሚስቶችህንና ልጆችህን ወደ ከለዳውያን ያመጡአቸዋል”
“እጅ” የሚለው ቃል ሃይል ወይም እጅ የሚለማመደው ስልጣንን ነው፡፡ “ከሃይላቸው ልታመልጥ አትችልም”
“እጅ” የሚለው ቃል ሃይል ወይም እጅ የሚለማመደው ስልጣንን ነው፡፡ አንባቢው ሊረዳው የሚገባው ንጉሱ ይህን ለማድረግ ሌሎች እንደረዱት ነው፡፡ “አንተን የባቢሎን ንጉሱ ሰራዊቶች ይይዙሃል ደግሞም ከተማዋን በእሳት ያነዱታል፡፡”
የዚህን ሰው ስም በኤርምያስ 37፡15 እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት
“ንጉሱና ኤርምያስ እርስ በእርስ የተነጋገሩትን ነገር”
ይህ ከንጉሱ ቤተመንግስት ጋር አብሮ ያለ ሰፊ ክፍት ቦታ ሲሆን ይህም ደግሞ ለእስረኞች የተዘጋጀ ቦታ ነው፡፡ ኤርምያስ 32፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“የባቢሎን ሰራዊት ኢየሩሳሌምን እስከሚይዝበት ቀን ድረስ”
ኢየሩሳሌምን ሊወጉ መጡ
ይህ ሴዴቅያስ ከነገሰ በእብራውያን ቀን መቁጠሪያ ከስምንት አመት እና ከአስረኛው ወር በኋላ ነው፡፡
ቁጥሮች ናቸው
ይህ በዕብራውያን የቀን መቁጠሪያ የይሁዳ ንጉስ ሴዴቅያስ ከነገሰ ከአስር አመት እና አራተኛው ወር በኋላ ነው፡፡ አስረአንደኛው ቀን ማለት እንደ አውሮፕያን ቀን አቆጣጠር የጁላይ ወር መጀመሪያ አካባቢ ነው፡፡ “ሴዴቅያስ ከነገሰ ከአስራአንደኛው አመት አራተኛው ወር እና ዘጠኛው ቀን”
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው
የከተማዋ የመካከለኛው በር፡፡ በመሪዎች የከተማው መግቢያ በር ጋር በመቀመጥ አስፈላጊ ነገሮች ላይ መወያት የተለመደ ነው
በንጉሱ የአትክልት መንገድ በለሊት ወጡ
ቀጥ ያለ ሰፊ ሜዳ ሲሆን ከሸለቆ መጨረሻ በስተደቡብ ላይ ይገኛል
ሪብላ የሃማት ክልል ውስጥ የምትገኝ ከተማ ስትሆን ሶሪያ የሚባለው ነው፡፡
ተከትሎ ያዛቸው
እንዴት እንደሚቀጣው ወሰነ
በአይኑ የሚወክለው ሙሉ ሰውን ሲሆን አንባቢበው ሊረዳ ሚገባው ሌሎችም የሃቢሎን ንጉስ የሴዴቅያስን ልጅ ሲገድል እንደረዱት ነው፡፡ “ሴዴቅያን በማስገደድ የንጉሱ ሰራዊት ልጁን ሲገድሉ ተመለከተ”
የንጉሱ ሰዎች የሴዴቅያስን አይነ ስውር ሆነ፡፡ የባቢሎን ንጉስ የሴዴቅያስን አይን ከጭንቅላቱ ማውጣቱን ግልፅ አደለም፡፡ አንባቢው ሊረዳው የሚገባው ነገር ሌሎች የባቢሎንን ንጉስ የሴዴቅያስን አይን ሲያጠፋ እንደአገዙት ነው፡፡
የሴዴቅያስን ቤት
የኢየሩሳሌም ህዝብ ቤቶች
ይህ የሰው ስም ነው
የናቡዘረዳን ዘበኛ
“በከተማዋ እየኖሩ ያሉ ህዝቦችን”
“ምንም ነገር የሌላቸው”
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው
ሰዎቹን የላኩት ኤርምያስን ይዘው እንዲያወጡት ነው፡፡
ይህ ከንጉሱ ቤተመንግስት ጋር አብሮ ያለ ሰፊ ክፍት ቦታ ሲሆን ይህም ደግሞ ለእስረኞች የተዘጋጀ ቦታ ነው፡፡ ኤርምያስ 32፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“በይሁዳ በቀሩት በህዝብ መካከል”
ይህ የተፈፀመው በምእራፉ የመጀመሪያ ክፍል ነው፡፡
ይህንን ቃል ሲጠቀም ወደ ዋና ታሪኩ ለመመለስ ነው፡፡ ጸሐፊው ናቡከነደፆር ኤርምያስን እንዲይዙት ከሰጠው ትእዛዝ በኋላ እግዚአብሄር ለኤርምያስ የተናገረውን ለመግለጽ ነው፡፡ (ታሪካዊ ዳራ እና የጊዜ ቅደም ተከተል የሚለውን ተመልከት)
“የእግዚአብሄር ቃል ወደ” የሚለው ቃል ልዩ የሆነ መልእክት ለመናገር ሲፈልግ የሚጠቀመው ነው፡፡ ተመሳሳይ አረፍተነገር በኤርምያስ 1፡4 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “እግዚአብሄር ለኤርምያስ እንዲህ ሲል ተናገረ “ውሰድ””
ይህ ከንጉሱ ቤተመንግስት ጋር አብሮ ያለ ሰፊ ክፍት ቦታ ሲሆን ይህም ደግሞ ለእስረኞች የተዘጋጀ ቦታ ነው፡፡ ኤርምያስ 32፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
የዚህን ሰው ስም በኤርምያስ 38፡7 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡
ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ክፉን ነገር በዚህች ከተማ ላይ አመጣለሁ እንደተነገርኩት ለክፋት ይሆናል፡፡
በዛች ቀን ላይ የሚፈጠረውን ታያለህ
እግዚአብሄር ለኤርምያስ መናገር ቀጠለ
ይህ የሚያመለክተው ባቢሎናውያን የኢየሩሳሌምን ግንብ አፍርሰው ከተማዋን የሚያጠፉባት ቀን ነች
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››
“እጅ” የሚለው ሃይል እና ጉልበትን ያመለክታል፡፡ “የምትፈሩአቸው ሰዎች አይነኩአችሁም” ወይም “እናንተ በምትፈሩት በማንም ስልጣን ስር እንድትሆኑ አልፈቅድም”
ሰይፍ የሚለው በጦርነት መሞትን ያመለክታል፡፡ “ማንም በሰይፍ አይገድሏችሁም” ወይም “በጦርነት አትሞቱም”
በሂወት ትሆናለህ
ይህ አረፍተነገር እግዚአብሄር ለኤርምያስ የሰጠው መልእክት እንደሆነ ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 32፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “እግዚአብሄር ለኤርምያስ መልእክት ሰጠው” ወይም “እግዚአብሄር ለኤርምያስ ተናገረ”
ይህ የሰው ስም ነው፡፡ ኤርምያስ 39፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“የጦር ሰራዊቱ በምርኮ ወደ ባቢሎን ሊወስዱአቸው ”
ክፉ ነገር
ናቡዘረዳን ለኤርምያስ ስለ አሉበት ጊዜ ልብ እንዲል የተናገረው ነው፡፡
“ወደሚታይህ” ሲል አንድ ሰው ምን እንደሚያስብ ለመግለፅ ነው፡፡ “ትክክል ነው ብለህ የምታስበውን”
እነዚህ የሰዎች ስም ናቸው፡፡ ኤርምያስ 39፡14 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ከይሁዳውያን መካከል
“ወደሚታይህ” ሲል አንድ ሰው ምን እንደሚያስብ ለመግለፅ ነው፡፡ “ትክክል ነው ብለህ የምታስበውን”
በይሁዳ የቀሩት
ይህን ቃል የአዲስ ታሪክ ጅማሬን ያመለክታል
“የጠላት ሰራዊት ወደ ባቢሎን ያልተላኩ”
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
የነጦፋ እና የማዕካታ አካባቢ ህዝቦች
“ለይሁዳዊ አለቃ ማለ”
ተመልከት ወይም ልብ በል
በበጋ ጊዜ የሚያፈራ ፍሬ
በናንተ ቁጥጥር ስር አርጋችኋል፡፡ “በያዛችኋቸውም” የሚለው የወታደሮች ቃል ሲሆን ገዳሊያሰራዊትን እየወሰደ ነበር (ኤርምያስ 40፡7) ያሸነፋችሁ ከሆነ ነው ካልሆነ ሙሉ ከተማው ትወሰዳለች
የይሁዳ ህዝብ ቅሬታ
“እንዳስቀመጠው…እንዲቆጣጠር እንዲመራ”
ኤርምያስ 39፡14 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
በይሁዳ ህዝብ ላይ
“ባቢሎናውያን ካሳደዱአቸው ቦታ”
እጅግ ብዛት ያለቸውን ወይንና የበጋ ፍሬዎችን
በበጋ ጊዜ የሚያፈራ ፍሬ
እነዚህ ስሞች በኤርምያስ 40፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደተረጎመው በኤርምያስ 39፡14 ላይ ተመልከት
ዮሃናን እና የሰራዊት አዛዦች ጎዶልያስን እንዲጠነቀቅ የጠየቁት ጥያቄ ነው፡፡ “የአሞን ህዝብ ንጉስ በኦሊስ አንተን ለመግደል የናታንያን ልጅ እስማኤልን እንደላከ ልትረዳ ይገባል፡፡”
ይህ የሰው ስም ነው
በኤርምያስ 40፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ ስም በኤርምያስ 26፡24 እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት
እነዚህን የሰው ስሞች በኤርምያስ 40፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህን ስም በኤርምያስ 39፡14 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
በኤርምያስ 40፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ማንም እኔ እንዳረኩት አያቅም
ዮሃናን የጎላድያስን አስተሳሰብ ለመቀየር የሞከረበት ጥያቄ ነው፡፡ እርሱ እንዲገድልህ ልትፈቅድለት አይገባም
ዮሃናን ጎላድያስ ሊያደር ያቀዳቸውን ነገሮች ካደረገ ምን ሊሆን እንደሚችል ጎላድያስ እንዲያስብ ይናገራል፡፡ “ይህን ካደረክ ባንተ የተሰበሰበው ይሁዳ ይበታተናል ቀሪው ይሁዳ ደግሞ ይጠፋል”
ብዙ የአይሁድ ህዝብን ያመለክታል
“ወዳንተ ለመጡት” ወይም “እግዚአብሄር ወዳንተ ያመጣቸው”
“ከለዳውይን እንዲበትኑአቸው” ወይም “ወደ ተለያዩ ብዙ ምድር እንዲሄዱ”
“ከለዳውያን የቀሩትን ይሁዳን ያጠፋሉ” ወይም “የይሁዳን የቀሩትን ያጠፋል”
በይሁዳ የቀሩትን ህዝብ፡፡ በኤርምያስ 40፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህን ስም እንዴት እንደተረጎመው በኤርምያስ 26፡24 ላይ ተመልከት
በእብራውያን ቀን አቆጣጠር ሰባተኛው ወር ነው፡፡ ይህም እንደ ምዕራባውያን አቆጣጠር የሴፕቴምበር መጨረሻዎቹ ላይ እና ኦክቶበር መጀመሪያዎቹ ላይ ነው፡፡
እነዚህን ስሞች በኤርምያስ 40፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ የሰው ስም ነው
የእነዚህን ሰዎች ስም በኤርምያስ 39፡14 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“በአገሩ” የሚለው ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “በይሁዳ ህዝብ ላይ ሾመው”
“እስማኤል” የሚለው ቃል ራሱን እና ከእርሱ ጋር የነበሩትን አስር ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “እስማኤል እና አስር ሰዎች…ገደሉአቸው”
“በዛም ያሉትን የከለዳውያን ሰራዊቶችን”
“ሁለተኛው” የሚለው ሁለት ቁጥርን ሲያመለክት ሊሆን የሚችለው ትርጉሙ ደግሞ 1) ከቀን በኋላ ወይም 2) ከሁለት ቀናት በኋላ ነው
ሰማንያ ሰዎች
ይህ የሚያመለክተው ሰዎቹ ሃዘን ላይ እንደሆኑ ነው፡፡
በእጃቸው መያዝ በቁጥጥር ስር ማዋል ወይም መሸከምን ያመለክታል፡፡ “በቁጥጥራቸው ስር”
እግዚአብሄርን በመቅደሱ ውስጥ ማምለክ
ሰማንያ ሰዎቹን ሊገናኝ
በኤርምያስ 41፡8 ላይ እስማኤል እና አብረውት ያሉ ሰዎች ሰማንያ ሰዎችን አልገደሉአቸውም ነበር፡፡ እነዚህ ሰማንያ ሰዎችን አብዛኛውን መግደላቸውን መናገር ይቻላል፡፡ “የናታንያ ልጅ እስማኤል እና አብረውት የነበሩ ሰዎች አብዛኛዎችቹን ሰማንያ ሰዎችን ገደሉአቸው እናም ጉድጓድ ውስጥም ጣሉአቸው”
ከሰማንያ ሰዎቹ መሃል እንደተገኙ ይናገራል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ስንዴና ገብስ ዘይትና ማርም ለእስማኤል እና ከእርሱ ጋር አብረው ለነበሩት ሰዎች እንደሚሰጡ ያሳያል፡፡ “በሜዳ የተሸሸገ ስንዴና ገብስ ዘይትና ማርም አለንና እሱን እንሰጣችኋለን”
ለወደፊት የቀመጠ አስፈላጊ ነገሮች
ይህ የኋላ ታሪክ ሲናገር እስማኤል የተጠቀመውን የውሃ ጉድጓድ ያመለክታል፡፡ ንጉስ አሳ ንጉስ ባኦስ ሲያጠቁአቸው የራሱ ሰዎች ውሃ እንዲያገኙ ሰዎቹን ያስቆፈራቸው ጉድጓድ ነው፡፡
“ንጉስ አሳ” የሚለው የሱን ሰዎችን ያመለክተል፡፡ “ንጉስ አሳ ሰዎቹን እንዲቆፍሩ አዘዘ”
“ንጉስ በኦስ” ራሱን እና ሰራዊቱን ይወክላል፡፡ “የእስረኤል ንጉስን ባኦስንነ ሰራዊቱን”
“እስማኤል” ራሱን እና አብረውት ያሉትን ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “እስማኤልና አብረውት ያሉት ሰዎች…ሞሉት”
“የሞቱት” ወይም “እነርሱ በገደሉአቸው”
“እስማኤል” ራሱን እና አብረውት ያሉትን ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “እስማኤልና አብረውት ያሉት ሰዎች ማርከው”
የዚህ ሰው ስም በኤርምያስ 39፡9 እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት
ወደ አሞናውያን ምድር ተጓዘ
የእነዚህን ሰዎች ስም በኤርምያስ 40፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡
“እስማኤል” ራሱን እና አብረውት ያሉትን ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “እስማኤል እና አብረውት የነበሩት ሰዎች…በሰሙ ጊዜ”
“ህዝብ” የሚለው እስማኤል እና አብረውት ያሉት ሰዎች የማነረኩአቸውን ያመለክታል፡፡
“እስማኤል” የሚለው ቃል ራሱን እና አብረውት የነበሩትን ሰዎችን ሁሉ ነው፡፡ “እስማኤል እና አብረውት ያሉት ሰዎች የማረኩአቸውን”
“ሄደ” የሚያመለክተው እስማኤልን ሲሆን ይህም ደግሞ ራሱን እና አብረውት ያሉትን ስምንት ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “ወደ አሞን ልጆች ሄዱ”
“ያስመለሱአቸውን”
ፀሃፊው ታሪኩን ቆም ያደረገው የበፊቶቹን ድርጊቶችን ለማመልከት ሲሆን የድርጊቶቹ አቀማመጥ ለመረዳት እንዲሆን አድርጎ ነው፡፡
የጦር ሰራዊቱን ያመለክታል
“ከገባኦን ያስመለጡአቸውን”
ዮሀናን አብረውት ያሉት እና ያመለጡት ህዝቦች ሁሉ ሄዱ
ይህ የቦታ ስም ነው
ይህ የሚያመለክተው ከለዳውያን እንዳያጠቁአቸው መፍራታቸውን ነው፡፡ “ከለዳውያን ያጠቁናል ብለው አስበውዋልና”
“አገሩ” የሚለው ቃል ሕዝብን ያመለክታል፡፡ “በይሁዳ ህዝብ ላይ የሾመውን”
እነዚህን ሰዎች በኤርምያስ 40፡13 እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው
ይህ በህዝቡ ያሉ የተለያዩ ደረጃ ያላቸው ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “ታናሹም” እና “ታላቁ” የሚለው በጣም አስፈላጊ ሰዎችን እና ተራው ሰውን ያመለክታሉ፡፡ “በሁሉም ደረጃ ላይ ያሉ ሰዎችን በአጠቃላይ” ወይም “በጣም አስፈላጊው ሰው እና ተራው ሰው ሁሉ”
ይህ ሁሉንም ግለሰብ ላያካትት ይችላል፡፡ “ሁሉ” ሲል ብዙ ህዝቦች ለማለት ፈልጎ ነው፡፡ “ብዙ ህዝብ”
“እባክህን ልመናችንን ስማን”
ተመልከት ወይም ልብ በል
“ከእናንተም ምንም አልሸሽግም” የሚለው ሀረግ ሁሉንም ነገር በግልፅ መንገር ማለት ነው፡፡ “እግዚአብሄር የነገረኝን ሁሉንም ነገር እነግራችኋለሁ”
ይህ ቃል ለመግባት መጀመሪያ ነው፡፡
እነዚህ ሁለት ቃላት አንድ ሃሳብ ይጋራሉ፡፡ እንዚህ ቃላት እግዚአብሄር እንደ አውነተኛ ማንም እንደ ማይቃወመው ምስክር አርጎ ይናገራል፡፡ “ታማኝነት”
ህዝቡ የእግዚአብሄር መልስ ምንም ቢሆን ምን እንደሚታዘዙ አስረግጠው እንደሚናገሩ ያሳያል፡፡ “ምንም አይነት መልስ ቢሰጠን”
“ቃል” የሚለው እግዚአብሄር የሚናገረውን ያመለክታል፡፡ “አምላካችን እግዚአብሄር የሚናገረውን” ወይም “አምላካችንን እግዚአብሄር እንታዘዛለን”
ይህ አረፍተነገር እግዚአብሄር ለኤርምያስ የሰጠው መልእክት እንደሆነ ለማሳየት ነው፡፡ እንደዚህ ተመሳሳይ አረፍተነገር በኤርምያስ 1፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “እግዚአብሄር ለኤርምያስ መልእክትን ሰጠው”
ይህ በህዝቡ ያሉ የተለያዩ ደረጃ ያላቸው ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “ታናሹም” እና “ታላቁ” የሚለው በጣም አስፈላጊ ሰዎችን እና ተራው ሰውን ያመለክታሉ፡፡ “በሁሉም ደረጃ ላይ ያሉ ሰዎችን በአጠቃላይ” ወይም “በጣም አስፈላጊው ሰው እና ተራው ሰው ሁሉ”
ይህ ሁሉንም ግለሰብ ላያካትት ይችላል፡፡ “ሁሉ” ሲል ብዙ ህዝቦች ለማለት ፈልጎ ነው፡፡ “ብዙ ህዝብ”
“ጸሎታችሁን ሁሉ ወደሱ አቀርባለሁ” ህዝቡን ለእግዚአብሄር እንዲጠይቁ እንደ ኤርምያስ የህዝቡን ፀሎት ይዞ ወደ እግዚአብሄር እንደሚቀርብ አርጎ መስሎ ይናገራል፡፡ “ፀሎታችሁን እነግርላችኋለሁ”
እግዚአብሄር የእስራኤልን ህዝብ እንደ ሚገነባ እና እንደ ሚፈርስ አድርጎ መስሎ ይናገራል፡፡ “አበለፅጋችኋለሁ እንጂ አላጠፋችሁም”
እግዚአብሄር የእስራኤል ህዝብን እንዴት እንደ ሚበለፅጉ እና እነደማይጠፉ በሌላ አነጋገር ይናገራል፡፡ እንደ ተክል መስሎ ይናገራል ልክ እንደ ግንብ እንደመሰላቸው፡፡
ክፉ ነገር የሚለው አንድ ሰው ሌለ አንድ ሰው ላይ የሚየመጣው ነገር ነው፡፡ “የመጣባችሁን ክፉ ነገር እከለክላለሁ”
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››
“አድናችሁ” እና “አስጥላችሁ” የሚሉት ቃላት አንድ አይነት ሃሳብ ሲኖራቸው እግዚአብሄር የእውነት እንደሚያድን የሚናገር ነው፡፡ “ሙሉ በሙሉ እንዲያድናችሁ”
“እጅ” የሚለው ቃል ሀይል ወይም ስልጣንን ያመለክታል፡፡ “ከህይሉ እስጥላችሁ ዘንድ” ወይም “ከእርሱ አስጥላችሁ ዘንድ”
“ቃል” የሚለው ትእዛዙን ያመለክታል፡፡ አለመታዘዝ ህዝቡ የእግዚአበሄርን ትእዛዛቱን አለመስማት አንደሆነ ይናገራል፡፡ “የእኔ አምላካችሁን እግዚአብሄር ትእዛዝ እነኳን ባታከብሩም”
ሁለቱም ቃላት የሚናገሩት ጦርነት ላይ ስለሚታየው እና ስለሚሰማው ነው፡፡ “ጦርነትን የማናይበት ወደማያጋጥመን”
መራብ የሚለው ድርቅን ለማመልከት ይጠቀማል፡፡
“አሁን” የሚለው ቃል የአሁኑን ጊዜ ሳይሆን የሚያመለክተው ወደ ትኩረት ወደ ሚሻ ነጥብ እንሚያመራ ለማተኮር ነው፡፡
የእግዚአብሄርን መልእክት
ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“ሰይፍ” የሚለው ጦርነትን ያመለክታል፡፡ እስራኤላውያን ግብፅ ቢሄዱም ጦርነት እዛም ተከትሎአቸው እንደሚሄድ እና እንደሚደርስባቸው መስሎ ይናገራል፡፡ “የጦርነት መጥፎ ገፅታውን ታዩታላችሁ”
እስራኤላውያን ረሃብ ይመጣባቸዋል ግብፅ ቢሆኑም እንኳን፡፡ “በእስራኤል የምትደነግጡበት ረሃብ ግብፅ ብትሄዱ እንኳን በዛ በረሃብ ትሰቃያላችሁ”
ሰዎች የሚለው ሁሉንም ህዝብ ያመለክታል ምክንያቱም የቤተሰቦቻቸው መሪዎች ናቸውና፡፡ “የሚያቀና ማንም ሰው”
ትቶ መውጣት
ክፉ ነገርን ማምጣት እነደ አንድ እቃ ወደ ሰው እንደ ማምጣት መስሎ ይናገራል፡፡ “በነሱ ላይ የማመጣውን ክፉ ነገር”
ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እግዚአብሄር በቁጣ ህዝቡን ሲቀጣ እነደ መአት እና ቁጣው ፈሳሽ ነገር እንደሆኑና በህዝቡ ላይ እንደሚያፈሰው ይናገራል፡፡ “እጅግ በጣም ስለተቆጣሁ የኢየሩሳሌምን ህዝብ እቀጣለሁ”
ሁለቱም ቃላት አንድ አይነት ነገር ሲያመለክቱ ምን ያህል እንደተቆጣ አግንኖ ያሳያል፡፡ “ከባዱ መዓቴ”
እግዚአብሄር በቁጣ ህዝቡን ሲቀጣ እነደ መአት እና ቁጣው ፈሳሽ ነገር እንደሆኑና በህዝቡ ላይ እንደሚያፈሰው ይናገራል፡፡ “እጅግ በጣም ስለተቆጣሁ የኢየሩሳሌምን ህዝብ እቀጣለሁ”
እነዚህ ሁሉ የሚናገሩት አንድ አይነት ሃሳብ ሲሆን ሌሎች ከተማዎች የይሁዳን ህዝብ እግዚአብሄር ከቀጣቸው በኋላ እንዴት እንደ ሚንቁአት ይናገራል፡፡ “በናተ ላይ የደረሰውን ክፉ ነገር ሲያዩ ህዝብ ሁሉ ይደነቃል አነሱም ይረግሟቹአል ደግሞም መሰደቢያ ትሆናላችሁ”
ይህ አረፍተ ነገር የሚያመለክተው እያስጠነቀቃቸው መሆኑን ነው፡፡ “አስጠንቅቄአችኋለሁ”
“እኛ እናደርገዋለን”
ልብ ብላችሁ አልሰማችሁም
“ቃል” የሚለው ትእዛዙን ያመለክታል፡፡ “አምላካችሁ እግዚአብሄርን ያዘዘውን ትእዛዝ”
“አሁን” የሚለው ቃል የአሁኑን ጊዜ ሳይሆን የሚያመለክተው ወደ ትኩረት ወደ ሚሻ ነጥብ እንሚያመራ ለማተኮር ነው፡፡
“ሰይፍ” የሚለው ጦርነትን ያመለክታል፡፡ “በጦርነት ትሞታላችሁ”
የወደዱት ስፍራ ግብፅ ነው፡፡ “በግብፅ ሰላም ነው ብላችሁ የምታስቡት ምድር እንኳን”
ይህ ሃረግ የአንድን ታሪክ ጅማሬን ያመለክታል፡፡
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች 1) ይህ የኤርምያስ ሌላኛው ስሙ ነው ኤርምያስ 42፡1 ወይም 2) የህ የዮሃናን ሌላ ልጁ ነው፡፡
በኤርምያስ 42፡1 ላይ የዚህ ሰው ስም እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት
በኤርምያስ 40፡13 ላይ የነዚህ የሰዎች ስም እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
ሰው ላይ መጥፎ ነገርን ለማድረግ ማነሳሳት
“እጅ” የሚለው ቃል ሃይልን ወይም ጉልበትን ያመለክታል፡፡ “ለከለዳውያን አሳልፎ ትሰጠን ዘንድ”
“እንዲገድሉን” መግደልን ያመለክታል፡፡ “ከለዳውያን እንዲገድሉን ወይም ደግሞ በባቢሎን እንድንማረክ”
ይህ ሁሉንም ግለሰብ ላያካትት ይችላል፡፡ “ሁሉ” ሲል ብዙ ህዝቦች ለማለት ፈልጎ ነው፡፡ “ብዙ ህዝብ”
“ቃል” የሚለው የእግዚአብሄርን ትዕዛዛትን ነው፡፡ “አልሰሙም” የሚለው ቃል አለማክበርን ያመለክታል፡፡ “የእግዚአብሄርን ትእዛዛት አላከበሩም”
“እግዚአብሄር በታተናቸው”
የዚህን ሰው ስም እንዴት እንደተረጎመው በኤርምያስ 39፡9 ተመልከት
የነዚህን ሰዎች ስም እንዴት እንደተረጎመው በኤርምያስ 39፡14 ተመልከት
የዚህን የከተማ ስም በኤርምያስ 2፡16 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“የእግዚአብሄር ቃል ወደ” የሚለው ቃል ልዩ የሆነ መልእክት ለመናገር ሲፈልግ የሚጠቀመው ነው፡፡ ተመሳሳይ አረፍተነገር በኤርምያስ 1፡4 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “እግዚአብሄር ለኤርምያስ እንዲህ ሲል ተናገረ “ውሰድ””
“የይሁዳም ሰዎች እየተመለከቱ”
ድንጋይን ለማጣበቅ የሚጠቀሙበት ነው
የፈርዖን የንጉሱ ቤት
ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“ዙፋኑን” የሚለው የንግስናው ስልጣንን ያመለክታል፡፡ “በግብፅ ህዝብ ላይ ንጉስ እንዲሆን አደርጋለሁ፡፡ ዙፋኑን እና ድንኳኑን እናንተ በቀበራችሁት ድንጋይ ላይ ይሆናል፡፡”
ትልቅ ድንኳን
እግዚአብሄር መልእክቱን መናገሩን ቀጠለ
ይህ የሚያመለክተው የናቡከደነፆር ሙሉ ሰራዊትን ነው፡፡ “የናቡከደነፆር ሰራዊት ይመጣል”
“ይሞታል ብዬ የወሰንኩት ሁሉ ይሞታል”
“ይማረካል ብዬ የወሰንኩት ሁሉ ባቢሎናውያን ይማረካል”
“ሰይፍ” ጦርነትን ያመለክታል፡፡ “በጦርነት ይሞታል ብዬ የወሰንኩ በጦርነት ይሞታል”
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሄር እየተናገረ እንደሆነ ነው፡፡ እግዚአብሄር የባቢሎን ሰራዊት ልኮ እሳት እንደሚያነደዱ ይናገራል፡፡ “የባቢሎን ሰራዊት እሳት እንዲያነዱ አደርጋለሁ”
የግብፅ ጣኦቶችን ያቃጥላሉ ወይም ይወስዱአቸዋል፡፡
በግብፅ ያለውን ማጥፋት እና መውሰድ እነደ እረኛ ደበሎውን እነደሚደርበ መስሎ ይናገራል፡፡ “እርሱ ግብፅ ያላትን ነገር ሁሉ ይወስዳል ወይም ያጠፋዋል ልክ አንደ እረኛ ደበሎውን እንደሚደርብ”
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ ይህ ስም “የፀሀይ ከተማ” ማለት ነው፡፡ በዚህች ከተማ የፀሃይ አምላክ ጣኦት የሚያመልኩበት ቤተ መቅደስ ነበር፡፡
ይህ የሚያመለክተው ከእግዚአብሄር ለኤርምያስ የተሰጠው ቃል ነው፡፡ ይህ ከእግዚአብሄር የተላከ ቁልፍ የሆነ መልእክትን ለማስተላለፍ ይጠቀማል፡፡ኤርምያስ 7፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ይህ መልእክት እግዚአብሄር ለኤርምያስ የተናገረው ነው”
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡
ኤርምያስ 2፡16 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ የግብፅን ደቡብ ክፍል ያመለክታል፡፡ አልፎ አልፎ “ጳትሮስ” ተብሎ ይጠራል
ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ የሚያመለክተው በግብፅ ምድር የሚኖሩ የይሁዳን ህዝብን ነው፡፡
ክፉ ነገርን ልክ እንደ የሆነ ነገር ላይ እንደሚቀመጥ እቃ መስሎ ይናገራል፡፡ “በኢየሩሳሌም እና በይሁዳ ከተማ ያመጣሁትን ክፉ ነገር”
ተመልከት ወይም ልብ በል
የኢየሩሳሌም ህዝብ እና የይሁዳ ከተማ አስቆጥተውኛል
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሄርን ነው፡፡
አንድን ነገር ማድረግ ማቆም እንደ ከአንድ ቦታ እንደዞረ መስሎ ይናገራል፡፡
ህዝቡን መቅጣት እና በህዝቡ ላይ መቆጣት እንደ መዓትና ቁጣው ፈሰሽ እንደሆኑ እና እንደሚፈሱ መስሎ ይናገራል፡፡ “እጅግ በጣም ተቆጣሁ እናም ቀጣኋቸው”
ሁለቱም ቃላት አንድ አይነት ነገር ሲያመለክቱ ምን ያህል እንደተቆጣ አግንኖ ያሳያል፡፡ “ከባዱ መዓቴ”
እግዚአብሄር በይሁዳ ህዝብ ላይ መቆጣትን እንደ ቁጣው እና መዓቱ እንደ እሳት መስሎ ይናገራል፡፡ “መዓቴ እና ቁጣዬ እንደ እሳት ነው” ወይም “የኔ ቅጣት እንደ እሳት ነበር”
እነዚህ አንድ አይነትን ሲመለክቱ በአንድ ላይ የኢየሩሳሌምንና የይሁዳን መጥፋት አጠንክሮ ይናገራል፡፡ “በአጠቃላይ ይፈራርሳሉ”
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብ…ሄር አሁን ላይ ይህን መልዕክት እየተናገረ ያለበትን ጊዜ ነው፡፡
እግዚአብሄር እነዚህን ጥያቄዎች ህዝቡን ከሚሰሩት ስራ እንደሚቀጣቸው ለመገሰፅ ይጠቀመዋል፡፡ “እያረጋችሁ ነው…በራሳችሁ ታደርጋላችሁ…እና ህፃንን”
“ክፋት” የሚለው ቃል ክፉ ነገርን ያመለክታል፡፡ “ለምንድን ነው ራሳችሁን የሚጎዳ ነገር የምታደርጉት” ወይም “በናንተ ላይ እየደረሰ ያለው ክፉ ነገር እናንተ በምትሰሩት ክፉ ነገሮች ነው፡፡”
ከይሁዳ ህዝብ መለየት እንደ ህዝብ ከይሁዳ እንደሚቆረጥ ልክ አንድ ሰው ከወይን ግንድ ቅርንጫፉን እንደሚቆርጠው አድርጎ በመመሰል ይናገራል፡፡ “ለምን ከይሁዳ ህዝብ እንድለያችሁ ታደርጉኛላችሁ…ህፃንን”
“እጃችሁ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሉ ሰውን ነው፡፡ “በሰራችሁት ስራ እጅግ በጣም ተቆጥቻለሁ”
“አራሳችሁን ታጠፋላችሁ” ወይም “እኔ እንዳጠፋችሁ ታደርጉኛላችሁ”
“በምድር አህዛብ” የሚለው ህዝብን ያመለክታል፡፡ “በምድር ያሉ ህዝቦች ሁሉ ይረግሙአችኋል ይተሉአችኋልም፡፡”
እግዚአብሄር ህዝቡን አባቶቻቸው ስላደረጉት ክፋት ባለማሰባቸው ይገስፃቸዋል እና እንዴት እግዚአብሄር እንደ ሚቀጣቸው ያሳያል፡፡ “አባቶቻችሁ፣ የይሁዳ ነገስታት እና ሚስቶቻቸው ባደረጉት ክፋት የደረሰባቸውን ነገር አስቡ፡፡”
እግዚአብሄር ህዝቡን የራሳቸውን የክፋት ድርጊታቸውን አለማሰባቸው እና እግዚአብሄር እንዴት እንደቀጣቸው ይገስፃል፡፡ “እናንተ እና ሚስቶቻችሁ በይሁዳ ምድር እና በኢየሩሳሌም አደባባይ ያደረጋችሁትን ክፉ ነገር ስታደርጉ የደረሰባችሁን ነገሮች አስቡብት”
ኢየሩሳሌም የሚለው የሚያመለክተው የከተማዋ ክፍል ህዝቡ ሚረማመድበት ቦታ ነው፡፡ ይህ ማለትም ህዝቡ ክፉን ነገር ብዙሰው ባለበት ቦታ አድርገዋል ማለት ነው፡፡ “ኢየሩሳሌም” ወይም “በኢየሩሳሌም ብዙሰው የሚበዛበት”
“የይሁዳ ህዝብ እስከ ዛሬ ድረስ አልተዋረዱም”፡፡ እግዚአብሄር ለይሁዳ ህዝብ እየተናገረ ነው፡፡ “እናነተ እስከ ዛሬ ድረስ አልተዋረዳችሁም”
ስርአቱን እና ህጉን መከተል ልክ እንደ ህጉ እና ስርአቱ ላይ እንደሚራመድ መስሎ ይናገራል፡፡ “አልተከተሉትም” ወይም “አላከበሩትም”
ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ የሚያሳየው ቆርጦ እንደወሰነ ነው፡፡ ኤርምያስ 21፡10 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “እናንተ ላይ ተነስቻለሁ”
በቁጣ እመለከታችሁአለሁ
“እናንተ ላይ ጥፋትን አመጣባችኋለው”
“ይጠፋሉ” ይሞታሉ ማለት ነው፡፡ “ሰይፍ” የጦር መሳሪያ የያዙ ሰራዊቶችን ያመለክታል፡፡ “የጠላት ሰራዊት የተወሰኑትን ይገድላሉ የተቀሩት በረሃብ ይሞታሉ”
ይህ በህዝቡ ያሉ የተለያዩ ደረጃ ያላቸው ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “ታናሹም” እና “ታላቁ” የሚለው በጣም አስፈላጊ ሰዎችን እና ተራው ሰውን ያመለክታሉ፡፡ “በሁሉም ደረጃ ላይ ያሉ ሰዎችን በአጠቃላይ” ወይም “በጣም አስፈላጊው ሰው እና ተራው ሰው ሁሉ”
“በይሁዳ ህዝብ ላይ የሚደርሰውን ሲሰሙ ህዝቡ ይፈራሉ ይንቁአቸዋል ደግሞም ይረግሙአቸዋል፡፡”
“ኢየሩሳሌም” ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “የኢየሩሳሌም ህዝብን እቀጣለሁ”
“ሰይፍ” የጦር መሳሪያ የያዙ ሰራዊቶችን ያመለክታል፡፡ “አንዳንዱን በጠላት ሰራዊት ይሞታሉ፣ አንዳንዱ በረሃብ ይሞታሉ አንዳንዶቹ በቸነፈር ይሞታሉ”
“ኢየሩሳሌም” ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “የኢየሩሳሌም ህዝብን እቀጣለሁ”
“ሰይፍ” የጦር መሳሪያ የያዙ ሰራዊቶችን ያመለክታል፡፡ “አንዳንዱን በጠላት ሰራዊት ይሞታሉ፣ አንዳንዱ በረሃብ ይሞታሉ አንዳንዶቹ በቸነፈር ይሞታሉ”
ትልቅ የህዝብ ቁጥር
ይህ ከግብፅ በስተሰሜን የሚገኝ ክልል ነው
ከግብፅ በደቡብ የሚገኝ ክልል ሲሆን ጳትሮስ ተብሎ ይጠራል፡፡
“በእግዚአብሄር ስም” በእግዚአብሄር ስልጣን ወይም የእግዚአብሄር ተወካይ ማለት ነው፡፡ “እግዚአብሀሄር ለኛ እንድትነግር የሰጠህን ትዕዛዝ አንከተልም አንሰማህም”
ይህ የይሁዳ ህዝብ የሚያመልኩት የጣኦት ስያሜ ነው፡፡ ይህ ጣኦት “አሄራ” በመባል ይጠራል፡፡
ኢየሩሳሌም የሚለው የሚያመለክተው የከተማዋ ክፍል ህዝቡ ሚረማመድበት ቦታ ነው፡፡ ይህ ማለትም ህዝቡ ክፉን ነገር ብዙሰው ባለበት ቦታ አድርገዋል ማለት ነው፡፡ “ኢየሩሳሌም” ወይም “በኢየሩሳሌም ብዙሰው የሚበዛበት”
የይሁዳ ህዝብ የሰማይን ንግስትን ካመለኩአት በመልካም ነገር ትባርከናለች ብለው ያስቡ ነበር
“የምንበላው ምግብ ብዙ ይሆናል”
በግብፅ የቀሩት ህዝቦች መናገር ቀጠሉ፡፡ በኤርምያስ 44፡19 መጀመሪያ ላይ ሴቲቷ ለኤርምያስ ተናገረች፡፡
“ሰይፍ” የሚለው የጦር መሳሪያ የያዙ ሰራዊትን ያመለክታል፡፡ “የጠላት ሰራዊት አንዳንዶቻችንን ሲገድሉን ነበር አንዳንዶቻችን ደግሞ በረሃብ እየሞትን ነው”
ይህቺ ሴት ባሎቻቸው በሚያደርጉት ነገር ፈቃደኛ ስለሆኑ ነፃ ነኝ እያለች ነው፡፡
ይህ ትናንሽ በኮኮብ መልክ የሚጋገሩ ናቸው፡፡
ኤርምያስ ህዝቡን በዚህ ጥያቄ ገሰፀ፡፡ “እግዚአብሄር ያውቃል… የምድርም”
እነዚህ ቃላት ትርጉማቸው አንድ አይነት ነው፡፡ ሁለቱም እግዚአብሄር ህዝቡ የውሸት አማልክትን ያመልኩ እንደነበር ማወቁን ያመለክታሉ፡፡
ከእንግዲህ ወዲያ ሊታገስ አልቻለም
“ርኩሰት” የሚለው “የማይወደው የሚጠላው ነገር” ነው፡፡ “እርሱ የሚጠላውን ነገር አድርጋችኋል እና”
“እግዚአብሄር ማንም በምድሪቷ ላይ እንዳይኖር አድርጓል፡፡ ባድማ እና አስፈሪ ቦታ አድርጎአታል ስሟም ለእርግማን ያረጉታል ይህ ዛሬም ቢሆን እንደዚሁ፡፡”
“ለጣኦት አማልክት እጣን ያጨሳሉ”
ይህ የእግዚአብሄርን ትእዛዛትን ይናገራል፡፡ “ትእዛዙን አትታዘዙም፡፡”
“ይሁዳ” የሚለው ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “የይሁዳ ህዝብ ሁሉ”
ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እጃችሁም የሚለው ሙሉ ሰውን ይወክላል፡፡ “የተናገራችሁትን ሁሉ በገባችሁት ቃል መሰረት አድርጋችሁአል፡፡”
ስእለታችሁን አሟሉ
ይህ የሚገርም ፅሁፍ ነው፡፡ እግዚአብሄር ለጣኦቶቻቸው ስእለታቸውን እንዲፈፅሙ አይፈልግም ነገር ግን እግዚአብሄር እንደማይሰሙት ስለሚያውቅ እንዲያደርጉት ተናገራቸው፡፡ “እናንተ ማድረግ የምትፈልጉት ስእለታችሁን ማፅናት እና ስእለታችሁንም መፈፀም ከሆነ በሉ አድርጉ”
“ይሁዳ” የሚለው ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “የይሁዳ ህዝብ ሁሉ”
የእግዚአብሄር “ታላቅ ስም” የሚለው ያለውን ገናናነት እና ሙሉነትን ያመለክታል፡፡ “በራሴ እምላለሁ” ወይም “በራሴ ሃይለኛ ስም እምላለሁ፡፡”
“ስሜ” የሚለው እግዚአብሄርን ራሱን ያመለክታል፡፡ “አፍ” የሚለው ሙሉ ሰውን ያመለክታል፡፡ “በግብፅ ምድር ሁሉ በሚኖር በይሁዳ ሰው ሁሉ እኔን አይጠሩኝም”
“እግዚአብሄር አምላክ ህያው እንደሆነ”፡፡ ህዝቡ ይህን የሚናገሩት ቀጥለው የሚናገሩት እውነት እንደሆነ ለመግለፅ ነው፡፡ “ህያው እግዚአብሄር” ኤርምያስ 4፡2 ፡፡
“ሰዎች ሁሉ” የሚለው ቃል “እጅግ በጣም ብዙ ሰዎችን” ያመለክታል፡፡ “ሰይፍና” የሚለው ቃል የጦር መሳሪያ የያዙ የጠላት ሰራዊቶችን ያመለክታል፡፡ “በግብፅ ምድር እና የይሁዳ ህዝብ ሁሉ ብዙዎቹ በጠላቶቻቸው ይሞታሉ ብዙዎቹ ደግሞ በረሃብ ይሞታሉ”
“ሰይፍ” የሚለው ቃል የጦር መሳሪያ የያዙ የጠላት ሰራዊቶችን ያመለክታል፡፡ “ጠላቶቻቸው ያልገደሉአቸው”
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››
እግዚአብሄር እንደተቃወማቸውና እንደሚቀጣቸው እየተናገረ ነው
እግዚአብሄር በቃሉ ክፋትን እንደሚያፀና ሲናገር እንደ ቃሉ እንደ ሚያጠቃቸው መስሎ ይናገራል፡፡ “እኔ የተናገርኩት ይሆናል ክፉም ነገር ይሆንባችኋል”
ተመልከት ወይም ልብ በል
“እጅ” የሚለው ሀይል ወይም ጉልበትን ያመለክታል፡፡ “የግብጹን ንጉሥ ፈርዖን ሖፍራን እንዲያሸንፉት እሱን ለመግደል የሚፈልጉት ለጠላቶቹ እፈቅዳለሁ”
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
“እጅ” የሚለው ሀይል ወይም ጉልበትን ያመለክታል፡፡ ናቡከደነፆር የሚያመለክተው አጠቃላይ ሰራዊቱን ነው፡፡ “ነፍሱን ለፈለገው” የሚለው ቃል መግደልን ያመለክታል፡፡ “የናቡከደነፆር ሰራዊት የይሁዳን ንጉስ ሴዴቅያስን እንዲያሸንፉ ሳደርግ”
ኤርምያስ እንዲፅፍ የተነገረው ነው
ይህ የተቀመጠው በመጀመሪያው ነው 45፡1 ላይ ይገኛል፡፡
ይህ ቃል የግዛቱን ያሳየናል፡፡ “በኢዮአቄም አራተኛው አመት ግዛት”
“አራተኛው” የሚለው አራት ቁጥርን ያመለክታል
ኤርምያስ ለባሮክ ተናገረ
“በህመም ውስጥ ነበርኩ አሁን እግዚአብሄር ሀዘንን አመጣብኝ”
“በለቅሶዬ” የሚለው ቃል ሀዘንን እና ለቅሶን ያመለክታል፡፡ “በለቅሶዬ ምክንያት አሁን ደክሜአለሁ”
እግዚአብሄር ኤርምያስን ለባሮክ እንዲናገረው አዘዘው፡፡
ሁለቱም የሚናገሩት አንድ አይነት ሀሳብ አላቸው፡፡ እግዚአብሄር የይሁዳን ከተማና ህዝብ እንደሚያጠፋ ልክ እነደ ሚፈራርስ ግንብ እና ሊነቀል እንደሚችል ተክል መስሎ ይናገራል፡፡ “ይህ ከተማ ልክ እኔ እንደገነባሁት አፈራርሰዋለሁ፤ ልክ እንደተከልኩት ተክል አሁን ከተተከለበት እነቃቅለዋለሁ፡፡”
እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ባሮክ ሌሎች በጥሩ ሁኔታ እንዲንከባከቡት መፈለጉን ለማመልከት ይጠቀመዋል፡፡ “ለራስህ ጥሩን ነገር እንደምትፈልግ አውቃለሁ” ወይም “ሌሎች እንዲያከብሩህ እንደምትፈልግ አውቃለሁ”
ተመልከት ወይም ልብ በል
ክፉ ነገርን አመጣለሁ ሲል እንደ ሚጓዝ እና የሆነ ቦታ እንደሚደርስ ነገር መስሎ ይናገራል፡፡ “ስጋ የለበሰን ሁሉ ክፉ ነገርን እንዲገጥመው አደርጋለሁ”
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››
ባሮክን እንዲያመልጥና በህይወት መኖሩን እንደ ተማረከ መስሎ ይናገራል፡፡ “ነገር ግን በሄድክበት ቦታ ሁሉ እጠብቅሀለሁ እናም በህይወት ትኖራለህ”
በሃይል እና በጉልበት መውሰድ
ኤርምያስ በብዛት ትንቢትን በግጥም መልክ ይፅፋል፡፡ የእብረዊያን ፀሀፊዎች የተለያዩ ንፅፅር ይጠቀሙ ነበር፡፡
ይህ ልዩ የእግዚአብሄር ቃል እንደሆነ ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 14፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ይህ የእግዚአብሄር ቃል ለኤርምያስ የተሰጠ ነው”
ይህ ሀረግ የግብፅ ከተማን ያመለክታል
ይህ የወንድ ስም ነው
ይህ በኤፍራጥስ በስተምእራብ በኩል የሚገኝ ከተማ ነው፡፡
ናቡከደነፆር የሚለው ሰራዊቱን ያመለክታል፡፡ “የባቢሎን የንጉስ ናቡከደነፆር ሰራዊት”
ይህ ከኢዮአቄም አራተኛ አመት ንግስና ነው፡፡ “ኢዮአቄም ከነገሰ በአራተኛው አመት ”
አራተኛው የሚለው አራት ቁጥርን ያመለክታል፡፡
ልጉዋም ማለት ፈረሶች ላይ የመታሰር ሲሆን ይህም ሰረገላውን ለመጎተት ይጠቅማል፡፡ “ፈረሰኞች ሆይ፥ ፈረሶችን ለጕሙና ውጡ” ሲል ሰራዊቶቹ ሰረገላው ሆነው ፈረሶቹ ሰረገላውን ይጎትቱታል፡፡
በጦርነት ጊዜ የራስ ክፍልን ከአደጋ ለመከላከል የሚጠቅም ነው፡፡
ይህ ሀረግ ጦሮቻችሁን ሳሉ ማለት ነው፡፡
የኤርምያስ ራዕይ ለግብፅ ቀጠለ
እግዙአብሄር እንደተናገራ ያሳየናል፡፡ እግዚአብሄር ይህ አይነት ጥያቄዎች የሚታየውን እና ቀጣይ የሚናገረውን ልብ እንዲሉ የሚጠቀመው ነው፡፡ “እየተፈጠረ ያለውን ተመልከቱ”
“የግብፅ ሰራዊቶች ፈርተዋል”
“በዙሪያቸው ያለው ሁሉ ያስደነግጣል”
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››
እነዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ ሀሳብ ሲኖራቸው ይህም ማንም ፈጣኑ እና ሃያሉም ማምለጥ አይችሉም፡፡ “ፈጣኖቹ ሰራዊቶች ማምለጥ አይችሉም”
በጦርነቱ መውደቅ እና መሞት እነደ ሰራዊቱ ተሰናክለው እንደ ወደቁ መስሎ ይናገራል፡፡ “የግብፃውያን ሰራዊት በኤፍራጥስ ወንዝ በኩል በሽንፈት እና ሞት ደረሰባቸው”
ኤርምየስ ለግብፅ ከተማ እግዚአብሄር እየተናገረ መሆኑን ይናገራል፡፡
አግዚአብሄር ይህንጥያቄ ስለ ግብፅ የሚናገረውን ልብ እንዲሉ የሚጠቀመው ነው፡፡ “እንደ ግብፅ ወንዝ የሚነሳውን ተመልከቱ”
በአመት አንድ ጊዜ የግብፅ ወንዝ ይሞላል ደግሞም በዙሪያው ያለውን ቦታ በውሃ ያጥለቀልቃል፡፡ እግዚአብሄር ግብፅን እንደ የግብፅ ወንዝ መስሎ ይናገራል ምክንያቱም የግብፅ ሕዝቦች ከተማ እና መሬቶችን የሚያጠፉ ሃያሎች ነን ብለው ስለሚያስቡ ነው፡፡
ግብፅ የሚለው ቃል የግብፅ ህዝብን ያመለክታል፡፡ “ግብፃውያን… ግብፃውያን ብለዋል”
“ፈረሶች” እና “ሰረገሎች” የሚያመለክቱት ፈረስ እና ሰረገላ የሚጠቀሙ ሰራዊቶችን ነው፡፡ የግብፅ መሪዎች ሰራዊታቸውን ለጦርነት ተነሱ ብለው አዘዙ፡፡ “እናንተ በፈረስ ያላችሁ ሰራዊቶች በሰረገላ ላይም ያላችሁ ሰራዊቶች ወደጦርነት ውጡ”
ይህ ትዕዛዝ ቀጥታ ለሰራዊቱ የታዘዘ ነው፡፡ “እናንተ ጋሻ የምታነግቡ የኢትዮጲያና የፋጥ ሃያላን ወደ ጦርነት ውጡ”
እነዚህ የኢትዮጲያና ሊቢያ ከተማ ስሞች ናቸው
ከበፊቱ አረፍተነገር ሰራዊቶች ወደ ጦርነት እንዲወጡ እንረዳለን፡፡ እነዚህ ሊደጋገሙ ይችላሉ፡፡ የህም ትዕዛዝ ቀጥጣ ለሰራዊት ወታደሮች የተሰጠ እንደሆነ ያሳያል፡፡ “የሉድ ሃያላን ቀስትንም የምትስቡ ወደ ጦርነት ውጡ”
ይህ በሉድ ከተማ የሚገኙ ህዝቦች ስም መጠሪያ ሲሆን በመፅሀፍ ቅዱስ ላይ ሊዲያ የሚለው ስም ነው፡፡
ይህ ሀረግ ለመተኮስ ቀስትን አስገብተው የሚስቡ ማለት ነው፡፡ “ቀስትንም የሚስቡ ሃያላን”
ኤርምያስ እግዚአብሄር ለግብፅ የተናገረውን መናገሩን ቀጠለ
ይህ ሀረግ ግብፃውያን በባቢሎናውያን የሚሸነፉበትን ቀን ያመለክታል፡፡
“ለእኔ ሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር የበቀል ቀን ነው”
የእግዚአብሄ ሰይፍ እንደ ህዝቡን እንደሚበላ እና ደማቸውን እንደ ሚጠጣ መስሎ ይናገራል፡፡ ሁለቱም ሀረጎች የሚናገሩት አንድ አይነት ሃሳብ ሲሆን ይህም ሙሉ በሙሉ እንደሚያጠፋ አግንኖ ይናገራል፡፡ “ሰራዊቱን ሙሉ በሙሉ አጠፋለሁ ልክ እንደ ሰይፍ እንደሚበላቸው እና በደማቸውንም እንደሚሰክር”
እግዚአብሄር ጠላቶቹን እንደሚቀጣ እና እንደሚገድል እንደ ሰይፍ ይዞ እንደሚገድላቸው መስሎ ይናገራል፡፡
እግዚአብሄር ግብፃውያን በባቢሎን እንዲሸነፉ በማድረግ መበቀሉን ልክ እንደ ግብፃውያን ለእግዚአብሄር እንደሚሰዋ መስዋእት መስሎ ይናገራል፡፡ “ግብፃውያን እንደ መስዋእት ይሆናሉ”
እግዚአብሄር ለግብፅ የሚናገረውን ጨረሰ
ገለዓድ የሚባለው ስፍራ ታዋቂ የሆነ መድሃኒት የሚቀምሙ ሰዎች ያሉበት ስፍራ ሲሆን እግዚአብሄር መድሃኒት እንደማረዳቸው እያወቀ መድሃኒት ውሰዱ እያለ ይቀልድባቸዋል፡፡
የግብፅ ሀገር ህዝቦች እንደ ድንግል ልጅ መስሎ ይናገራል፡፡ “የግብፅ ህዝቦች”
ይህ ክብር ማጣት ወይም የማፈር ስሜት ነው፡፡
“ምድርን” ሲል በምድር ላይ ያሉ ሰዎችን እና በግብፅ ላይ የደረሰውን የሚያውቁ ህዝቦችን ነው፡፡ የግብፃውያንን ለቅሶ የሚሰሙ ህዝቦች ሁሉ እንደ ለቅሶአቸው ምድርን እንደሞላ መስሎ ይናገራል፡፡ “በምድር ላይ ያሉ ህዝቦች ሁሉ ለቅሶሽን ይሰሙታል”
ሃያላን በጦርነት መሞታቸውን እንደ ተሰናክለው እንደወደቁ መስሎ ይናገራል፡፡ “የጦር ሰራዊታችሁ በጦርነት ይሞታሉ”
ናቡከደነፆር የሚለው ሰራዊቱን ያመለክታል፡፡ “የባቢሎን የንጉስ ናቡከደነፆር ሰራዊት”
“ምድር” የሚለው ህዝብን ያመለክታል፡፡ “የግብፅ ህዝቦች” ወይም “ግብፃውያን”
ኤርምያስ 44፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እነዚህን ስሞች ኤርምያስ 2፡16 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡
“ሰይፍ” የሚለው ቃል የጦር መሳሪያ የያዙ ሰራዊቶችን ያመለክታል፡፡ የጠላት ሰራዊ ህዝቡን መግደሉን እንደ ሰይፍ ህዝቡን እንደበላ መስሎ ይናገራል፡፡ “ጠላቶቻችሁ በዙሪያችሁ ያሉህዝቦችን ሁሉ ይገድላሉ”
አንዳንድ የመፅሀፍ ቅዱስ ትርጉም “ሃያሉ አምላካችሁ አጲስ ስለምን ወደቀ እግዚአብሄ ስለመታው አደልምን” ብሎ ይተረጉመዋል፡፡ አጲስ የሚለው የበሬ ቅርፅ ያለው የግብፃውያን ጣኦት ነው፡፡ ይህ በሬ አብዛኛውን ጊዜ ሃይልን ያመለክታል፡፡ ለዚህም ነው አንዳንድ የመፅሀፍ ቅዱስ ትርጉሞች ሃይሎች ወይም ብርቱዎች የሚሉትን ቃሎች ሰራዊቱን እንደሚያመለክት ያሳያል፡፡
እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ የግብፃውያንን ሰራዊት ሃይል ላይ ለመቀለድ ሲጠቀም ያሳያል፡፡ “ሰራዊቶችህ ተወግደዋል ደግሞም እንደወደቁ ይቀራሉ አይነሱም”
እግዚአብሄር ብዙ ሰራዊቶችን እርስ በእርስ እንዲወድቁ አደረገ
“ሰይፍ” የሚለው የጦር እቃ የያዙ ሰራዊቶችን ያመለክታል፡፡ “ከሚያስጨንቀን ከጠላቶቻችን ፊት ወደ ወገናችን ወደ ተወለድንባት ምድር እንመለስ”
ጠሩት ሲል የሚያመለክተው (1) በግብፅ ያሉትን ሰዎች ሁሉ (2) ወደሀገራቸው ይሸሹ የነበሩትን የኩሽ፣ ፑት እና የሉድ ሰራዊትን
“ጉረኛ” የሚለው አንድ ሰው አደርጋለሁ ብሎ የሚናገር ነገር ግን የተናገረውን የማያደርግ ሲሆን ነው፡፡ “ፈንኦን አደርጋለሁ እያለ ያወራል ነገር ግን አያደርግም”
“እኔ ህያው ነኝ” የሚለውን እግዚአብሄር ቀጥሎ የሚናገረው ነገር እውነት እንደሆነ ለማሳወቅ ነው፡፡
“ንጉስ” የሚለው ቃል እግዚአብሄርን ያመለክታል፡፡
ይህ የባቢሎን ከተማን ሲያመለክት እንደ ሁለቱ ተራሮች እንደተከበበ መሬት በግብፅ ከተማ ይደነቃሉ፡፡
በእስራኤል በስተሰሜን የሚገኝ የተራራ ስም ነው፡፡
ለምርኮ ተዘጋጁ
ሃያል እና የበለፀገች ግብፅ እንደ የተዋበች ጊደር መስሎ ይናገራል፡፡ “ግብፅ እንደ ተዋበች ጊደር ናት”
ግብፅን ለማጥፋት የሚመጣ ጠላት እንደ ተናካሽ ነፍሳት መስሎ ይናገራል፡፡ “ሃያሉ ጠላት እንደ ተናካሽ ነፍሳት ነው”
ፀሀፊው ወታደሮችን ከ ሰቡ ወይፈኖች ጋር ያወዳድራል ይህም ወታደሮቹ በግብፃውያን እንክብካቤ ስለነበሩ ከገበሬ በሬውን እንደሚንከባከብ እና እንደ ሚያወፍረው አርጎ ይናገራል፡፡
አንድንነት የሚለው በህብረት ማለት ሲሆን ፀሀፊው ወታደሮቹ በግል አይዋጉም ነገር ግን ራሳቸውን ለማዳን ግን ይሸሻሉ፡፡
ጊዜ የሚለው ቃል የሚገጓዝ እና የሆነ ቦታ የሚደርስ አርጎ ይናገራል፡፡ “በዛች ቀን የከፋ ነገር ይደርስባቸዋል፡፡”
ግብፃውያን ጠላቶቻቸውን ማስቆም አለመቻላቸው እንደ እባብ ድምፅ እንደሚተምም፡፡
ግብፃውያንን ሊያጠፋ የጦር መሳሪያ ይዞ የሚመጣ ጠላት እንደ እንጨት ለመቁረጥ እንደሚመጡ እንጨት ቆራጭ መስሎ ይናገራል፡፡
የግብፃውያን ጠላት ግብፅን በመውጋት እና መግደል ልክ እንደ ጠላት ሰራዊቱን እንደ እንጨት ቆራጭ መስሎ ይናገራል፡፡ “የጠላት ሰራዊት ግብፅን ይገድላል እንደ እንጨት ቆራጮች ዛፎችን እንደሚቆሩጡ”
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››
ይህ የ ነፍሳት ዘር ሲሆን እጅግ በጣም ብዙ ሆነው የሚጓዙ እና በእህል ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚየሥከትሉ ናቸው፡፡
“ማንም ሊቆጥራቸው አይችልም”
የግብፅ ህዝቦች አንደ የግብፅ ልጆች አድርጎ ይናገራል፡፡ “የጠላት ሰራዊት የግብፅ ህዝብን ያዋርዳል፡፡”
“እጅ” የሚለው ሀይል ወይም ጉልበትን ያመለክታል፡፡ “እኔ እግዚአብሄር ከሰሜን ያሉ ህዝቦች ግብፅን እንዲያሸንፉ አዛለሁ፡፡”
“አሞን” የግብፃውያን ጣኦት ንጉስ ነው፡፡ “ቴብስ” ከግብፅ በስተሰሜን የምትገኝ ከተማ ስትሆን ቴብስ የሚለው በቴብስ የሚገኙ ህዝቦችን ነው፡፡ “አሞን የቴብስ ጣኦት” ወይም “የቴብስ ህዝብ ጣኦት አሞን”
ግብፅ የሚለው ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “የግብፅ ህዝብ እና አማልክቶቻቸው”
“እጅ” የሚለው ቃል ሀይል ወይም ጉልበትን ያመለክታል፡፡ “ነፍሳቸውንም በሚፈልጉ” ሲል ሰውን መግደል መፈለግ ማለት ነው፡፡ “እናንተን መግደል ለሚፈልጉ አሳልፌ እሰጣችሁአለሁ፡፡”
“እጅ” የሚለው ቃል ሀይል ወይም ጉልበትን ያመለክታል፡፡ “ናቡከደነፆር… ባሪያዎቹም” የሚለው “ነፍሳቸውን የሚፈልጉ” ያመለክታል፡፡ “የባቢሎን ንጉስ ናቡከደነፆር እና ባሪዎቹ ግብፃውያንን እንዲያሸንፉ አስልፌ እሰጣቸዋለሁ”
“ከዚህም በኋላ ሰዎች በግብፅ ከተማ መኖር ይጀምራሉ”
እነዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ ሀሳብ ሲኖራቸው “ያዕቆብ” እና “እስራኤል” የሚያመለክቱት የእስራኤል ህዝብን ነው፡፡ እግዚአብሄር ህዝቡ መፍራት እንደሌለባቸው አግንኖ ይናገራል፡፡ “የእስራኤል ህዝብ ሆይ ባሪያዎቼ አትፍሩ”
የተማረኩበት ምድር
“ሙሉ በሙሉ ከተማዎችን ሁሉ አጠፋለሁ”
“ቀጣትን እቀጣሃለሁ”
ይህ ልዩ የእግዚአብሄር ቃል እንደሆነ ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 14፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ይህ የእግዚአብሄር ቃል ለኤርምያስ የተሰጠ ነው”
ይህ የሚያመለክተው ከእግዚአብሄር ለየት ያለ መልእክት መናገር ሲፈልግ የሚጠቀመው ነው፡፡ “እግዚአብሄር ለኤርምያስ ይህን ቃል ሰጠው”
“ፈርኦን” የሚለው ስም የግብፃውያንን ሠራዊት ያመለክታል፡፡ “የፈርኦን ሰራዊት”
“እነሆ” የሚለው ቃል ቀጣይ ለሚለው ነገር እንዲያስተውሉ ይናገራል፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ አይነት ሀሳብ የያዙ ሲሆን የጠላት ሰራዊት ደግሞ እንደ የሚያጥለቀልቅ ፈሳሽ መስሎ ይናገራል፡፡ “ከሰሜን ያለ ጠላት እነደ የሚያጥለቀልቅ ፈሰሽ ይመጣል”
ከሰሜን የሚመጣው ጠላት እንደ የሚጥለቀለቅ ፈሳሽ መስሎ ይናገራል፡፡ “አንደ ሚጥለቀለቅ ፈሳሽ ከሰሜን የሚመጣው ጠላት ከተማዋን ያጠፋታል”
የሚሰማው ድምፅ እየመጣ ያለ ሰራዊት እንዳለ ያመለክታል፡፡
እነዚህ ሁለቱ አንድን ነገር ሲገልፁ ይህም የሚናገረው በአንድላይ የሚያሰሙትን ከፍተኛ ድምፅ ለመግለፅ ነው፡፡
ቀን የሚለው ተንቀሳቅሶ እንደሚደርስ መስሎ ይናገራል፡፡ “በዚያች ቀን የጠላት ሰራዊት ፍልስጥኤማውያንን ሁሉ ያጠፋል ከጢሮስ ይቆርጠዋል፡፡”
አንድን ሰው ማስወገድ እነደ ቅርንጫፍ ከዛፍ ላይ እንደሚቆረጥ አርጎ ይመስለዋል፡፡ “ጢሮስና ከሲዶና የሚረዳ ሁሉ ይወገዳል”
ከፍልስጤም በስተሰሜን የምትገኝ ዳርቻ ነው፡፡
ቡሀነት የሚለው መላጣን ያመለክታል፡፡ ጋዛ የሚለው ደግሞ ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “የጋዛ ህዝቦች የራሳቸው ፀጉር ያልቃል”
እንደ ፊሊስጤም ከተማ ለጣኦት አምለኮ እና ለትልቅ ሀዘን ተብሎ የራስ ፀጉርን መላጨት፡፡
ይህም ትርጉሙ 1) ህዝቡ ከሀዘን የተነሳ ዝም ይላሉ 2) የጠላት ሰራዊት ይገድላቸዋል፡፡
እግዚአብሄር ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው የአስቀሎ ህዝቦችን ማልቀስ እንደማያቆሙ ለማሳየት ነው፡፡ እግዚአብሄር ህዝቡን ሲናገር ለሴት እነደሚናገር አርጎ ነው የሚያሳየን፡፡ ይህችም ከተማዋን እነደሆነ ይናገራል፡፡
ቆዳን መቆራረጥ ሲሆን ጣኦትን ለማምለክ እና ለሞተ ሰው ለማልቀስ የሚደረግ ልምምድ ነው፡፡
እዚህ ላይ ፍልስጤማውያን እየተናገሩ እንደሆነ ይመስላል፡፡ (ታሪካዊ መላምት የሚለውን ተመልከት)
ፍልስጤማውያን የእግዚአብሄር ሰይፍ እንደሚሰማ መስለው ይናገራሉ፡፡ “እግዚአብሄር ሰይፍህን የያዝከው ምቼ ነው በሰይፍህ ዝም ማትለው”
እግዚአብሄር ፍልስጤማዋውያንን ሲቀጣ ከሰሜን የጦር ሰራዊትን ይልካል ይህም እግዚአብሄር ሰይፉን አንደዘረጋ መስሎ ይናገራል፡፡
የፍልስጤም ህዝቦች በጠላቶቻቸው በሚደርሰው ጥፋት ፍርሃታቸውን በዚህ ጥያቄ ይናገራል፡፡
ሰይፍ በቆራረጠ ቁጥር ድምፅ ያሰማል፡፡ የሰይፉን ድምፅ ፀጥ አሰኝ ሲል መገዳደሉን እና መቆራረጡን አስቁምልን ማለታቸው ነው፡፡ “አሳርፍ”
ሰይፍ መያዣ እቃ
ኤርምያስ መናገሩን ቀጥሎአል፡፡ የእግዚአብሄር ሰይፍ አንደሚያርፍ መስሎ ይናገራል፡፡ እግዚአብሄር ፍልስጤምን ከሰሜን የጠላት ሰራዊትን በመላክ ቀጣቸው፡፡
ኤርምያስ ይህን ጥያቄ ሰይፉ ማቆም እንደማይችል አንዴ እግዚአብሄር አዞታልና መግደሉን እንደማያቆም ለማሳየት ይጠቀመዋል፡፡ “እግዚአብሄር አዞታል እና ማቆም አይችልም”
ኤርምያስ በብዛት ትንቢትን በግጥም መልክ ይፅፋል፡፡ የእብረዊያን ፀሀፊዎች የተለያዩ ንፅፅር ይጠቀሙ ነበር፡፡
ሞአብ ሕዝቡን ያመለክታለ፡፡ “ለሞአብ ህዝቦች”
ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ናባው ሕዝቡን ያመለክታል፡፡ “በናባው ያሉ ህዝቦች ጠፍተዋል እና ወዮውላቸው”
በሞአብ ናባው ተራራ አካባቢ የሚገኝ ከተማ ነች፡፡
“ቂርያታይም አፍራለች” የሚለው ህዝቡ ማፈሩን ይናገራል፡፡ “የቂርያታይም ከተመ በጠላት ከተማረኩ በኋላ ህዝቡን አሳፈሩአቸው”
በሞአብ የምትገኝ ከተማ ነች፡፡
ይህ ህዝቡ በሀፍረት እንደወደቁ ያሳያል፡፡ “ጠላት የቂርያታይምን ብርቱ ምሽጎችን ይፈርሳሉ ህዝቦችዋም ያፍራሉ”
ህዝቦች ሞአብን አይመኩባትም
ይህ የከተማ ስምነው፡፡
ይህ የሞአብ ህዝብን ያመለክታል፡፡
“ሰይፍ” የጦር መሳሪያቸውን የያዙ ሰራዊትን ያመለክታል፡፡ “ጠላቶችህ ያሳድዱአችሁአል እናም ይገድሏቹሃል”
ኤርምያስ በሞአብ ላይ የሚመጣውን ውድቀት መናገሩን ቀጠለ
ይህ በደቡብ ሞአብ የምትገኝ የከተማ ስም ነች፡፡
እነዚህ ሁለት ቃላት አንድ ሃሳብ ሲኖራቸው በአንድነት ትልቅ ጥፋት እንደሆነ አግንኖ ያሳያል
“የጠላት ሰራዊት ሞአብን አጥፍቶአታል”
የዚህ ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) በሞአብ የሚኖሩ ልጆችን ነው 2) “ልጆች” የሚለው የሞአብ ህዝቦችን ያመለክታል፡፡ “የሞአብ ህዝቦች”
ይህ በሞአብ የሚገኝ ቦታ ነው
የጥፋትና የሚለው መጥፋታቸውን ያመለክታል፡፡ “ከተማዎቻቸው ጠፍተዋልና”
ይህ የሞአብ ህዝብን ይናገራል
ከከተማቸው ወደ በረሃ የሸሹ ሕዝቦች እነደ በበረሃ ላይ እንደምታድግ ቁጥቁዋጦ መስሎ ይናገራል፡፡ “በምድረበዳ እንደሚበቀል ቁጥቋጦ ሁኑ”
“ታማኝ ሆነሻል እና”
በሰራሽው ስራ ወይም ባሳየሽው የስራ ጥረት
“የጠላት ሰራዊት ይይዝሻል”
“ካሞሽ” የሞአብያን ዋና ጣኦት ነው፡፡ ይህም ማለት ህዝቡ ለማምለክ የሰሩቱን ጣኦት የጠላት ሰራዊት ማርኮ ይወስድባቸዋል፡፡ “የጠላት ሰራዊት የምታመልኩትን ጣኦት ካሞሽ ማርኮ ይወስዳል፡፡”
“አጥፊ” የሚለው የሚያመለክተው የጠላትን ሰራዊት ነው፡፡ “የጠላት ሰራዊት ወደ ከተማ ሁሉ ይመጣል እርሱም ያጠፋቸዋል፡፡”
“ከተማ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ቃል ህዝቡን ነው፡፡ “ማንም ህዝብ አይድንም፡፡”
“ሜዳው” እና “ሸለቆው” የሚሉት ቃላት ከተማዋን እና በዛ ስፍራ ያሉ ህዝቦችን ያመለክታሉ፡፡ “የጠላት ሰራዊት በሸለቆም ሆነ በሜዳ ላይ ያሉትን ሁሉ ያጠፋሉ”
ህዝቡን መርዳት እንደ ክንፍ ተሰጥቶአቸው ህዝቡ እንዲበር መስሎ ይናገራል፡፡ “እንደ ክንፍ ሰጥታችሁአቸው እንዲበሩ ያህል በሞአብ ያሉ ህዝቦችን እንዲሸሹ እርዱአቸው”
የዚህ የዋናው ቋንቋ ትርጉም ግልፅ አደለም፡፡ አንዳንድ የመፅሀፍ ቅዱስ ትርጉም “ለሞአብ ህዝብ መቃብርን አዘጋጁ የጠላት ሰራዊት ስለሚያጠፉአቸው” ይላሉ አንዳንዶች ደግሞ “በሞአብ ላይ ጨው ጨምሩ የጠላት ሰራዊት ያጠፉአቸዋልና” ጠላቶቻቸው ያጠፉአቸው ጊዜ መልሰው በዛ ስፍራ እንዳይኖሩ ይናገራሉ፡፡
“ደም” የሰውን ሕይወት ያመለክታል፡፡ “የሚከለክል” መግለደልን ያመለክታል፡፡”ሰውን የሚገድል”
እግዚአብሄር በነዚህ ሀረጎች ለሞአብ የሚናገረው እንደ አንድ ሰው አርጎ ሲናገር የሞአብን ህዝብ ያመለክታል፡፡ “ከልጅነት ጀምሮ የተረጋጉ ነበሩ…የወይን ጠጅ…የምልካቸው፡፡”
ወይን ጥሩ ጣእም እንዲሰጥ ከተቀመጠበት መንቀሳቀስ እና ከአንድ እቃ ወደ ሌላ እቃ መገልበጥ የለበትም፡፡ እግዚአብሄር የሞአብ ህዝብን ማንም ስላላሸነፈ እና ማንም ያለቸውን ማርኮ ስላልወሰደ ብልፅግናቸውን እንደ ማይገላበጥ የወይን ጠጅ መስሎ ይናገራል፡፡
በደንብ አድምጡ አስተውሉ ምክንያቱም ያቺ ጊዜ ትመጣለችና
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››
የጠላት ሰራዊት የሞአብን ህዝብን ማሸነፍ እና መማረክ እንደ ወይን ጠጅ መስሎ ሌሎች መተው ይቀድዋቸዋል ባዶ ያደርጉአቸውና የወይን እቃውን ይሰብሩታል ብሎ ይናገራል፡፡ “እነሱን የሚያጠፉ ሰራዊትን እልካለሁ እነሱም እንደ ወይን ጠጅ ያገላብጡአቸው እና እቃውን ይሰብሩታል”
“ሞዓብ” ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “እንዲሁ የሞአብ ህዝቦች”
“ካሞሽ” የሞአባውያን ዋና ጣኦት ነው፡፡ ኤርምያስ 48፡7 እንዴት ይህን ስም እንደተረጎመው ተመልከት
“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ የሚኖሩ ቤተሰቦችን ነው፡፡ በዚህ ጊዜ ቤት የሚለው የሚያመለክተው የእስራኤላውያን ዘሮችን ነው፡፡ኤርምያስ 2፡4 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “እስራኤላውያን” ወይም “የእስራኤላውያን ህዝብ ዘር”
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1) እስራኤላውያን የወርቅ ጥጃ ሰርተው ሲያመልኩባት የነበረችው ቤተል ከተማን ነው፡፡ 2) ቤተል የሚለው እስራኤላውያን የሚያመልኩት የውሸት ጣኦት ስም ነው፡፡
እግዚአብሄር የሞአብን ወታደሮችን እያናገራቸው መሆኑን ያሳያል፡፡ እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ወታደሮችን ለመገሰፅ ሲጠቀም ያሳያል፡፡ “ከዚህ በሁላ “እንኛ ሃያላል በሰልፍም ፅኑአን ነን” ማለት አትችሉም”
“የጠላት ሰራዊት መሞአብን ያፈራርሳል ከተሞቹም ያጠፋሉ”
የተመረጡ የሞአብ ሰዎች ወደጦርነት ሄደው እንደ ሚሞቱ ልክ እንደ ወደ ማረጃ ቦታ የሚሄድ እንስሳን ይመስለዋል፡፡”የተመረጡትም ጎልማሶች ይታረዳሉ፡፡”
“ንጉስ” የሚለው እግዚአብሄርን ነው፡፡ ኤርምያስ 46፡18 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ይህ እኔ ንጉሱ እግዚአብሄር የተናገርኩት ነው”
እነዚህ ሁለት አረፍተ ነገሮች አንድ አይነት ሀሳብ ያላቸው ሲሆን የሞአብን መጥፋት አግንኖ ያሳያል፡፡ “የሞአብ ጠላቶች በቅርብ ያጠፉአታል”
መከራ በቅርብ ጊዜ ውስጥ እነደሚፈጠር ልክ እንደ መከራ በፍጥነት ወደ ሆነቦታ እንደሚሄድ መስሎ ይናገራል፡፡ “መጥፎ ነገሮች በቅርብ ጊዜ ይፈጠራል”
“በትር” እና “ሽመል” የሚሉት ቃሎች ሀይል እና ሞኣብ ለሌሎች ከተማዎች የምትሰጠው እርዳታን ያመለክታል፡፡ “የሞአብ ጠላት ሃያልነቷን ወስዶባታል፡፡”
በዲቦን የሚገኙ ህዝቦችን እንደ ዲቦን ሴት ልጅ መስሎ ይናገራል፡፡ “በዲቦን የምትኖሩ ህዝቦች”
ይህ በሞአብ የምትገኝ ከተማ ነች፡፡
“የጠላት ሰራዊት ሞአብን ሊያጠፉአት ነው”
ይህ በሞአብ የምትገኝ ከተማ ነች
“ህዝቡን ጠይቂ” ወይም “ወንዱን እና ሴቱን ጠይቂ”
“ሞአብ” የሚለው ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “ሞአብ በጠላት ሰራዊት ፈርሶአል ህዝቡም አፍሮአል”
በከፍተኛ ድምፅ በምሬት እና በንዴት አለቀሱ
“የጠላት ሰራዊት ሞአብን ደመሰሰ”
የእግዚአብሄር ቅጣት በሞአብ ከተማዎች ላይ መምጣቱን እንደ ቅጣቱ ከቦታ ቦታ እየተንቀሳቀሰ የሚቀጣ አርጎ ይናገራል፡፡ “በሞዓብም ምድር ከተሞች ሁሉ ቅርብና ሩቅ እግዚአብሄር ይቀጣል”
እነዚህ በሞአብ የሚገኙ ከተማዎች ናቸው፡፡
ሁለቱም አረፍተ ነገሮች አንድ ሃሳብ ሲኖራቸው “ቀንድ” እና “ክንዱም” የሚሉት የሚያመለክቱት ስልጣን ወይም ሀይል ነው፡፡ እነዚህን ተቆረጡ ሲል የነበረውን ስልጣን ወይም ሀይል ተወሰደባቸው ማለት ነው፡፡ “ሞአብ ደካማ ሆነዋል ህዝቡም መዋጋት አቅቶታል፡፡”
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››
እግዚአብሄር እየተናገረ ነው፡፡ “አስክሩት” የሚለው ትእዛዝ እግዚአብሄር ሊያመጣ ያለውን ነገር ያሳያል፡፡ በዚህ ላይ ሞአብን የሚያመለክት ሲሆን ሞአብ ሲል ደግሞ የሞአብ ህዝብን ያመለክታል፡፡ “እኔ እግዚአብሄር የሞአብ ህዝቦችን አሰክራለሁ በኔ ላይ ኮርተዋል እና”
የእግዚአብሄር ቅጣት እንደ ወይን ስካር ሲመስለው የሚያረጉት ሁሉ በሞኝነት ስለሚሆን ሰዎች ይስቁባቸዋል፡፡ “እንደ ሰከረ ሰው አደርጋችኋለሁ”
አሁንም እግዚአብሄር የሞአብ ህዝብን እንደ ሰከረ ሰው ይመስላቸዋል፡፡ “የሞአብ ህዝቦች በትፋቱ ላይ እንደሚንከባለል ይሆናሉ... መሳቂያም ይሆናሉ”
“ሰዎች ይስቁበታል”
ይህን ጥያቄ እግዚአብሄር ለሞአብ ህዝብ እስራኤላውያንን እንዴት ጨቆኑ ለማስታወስ ሲጠቀም ያሳያል፡፡ “በእስራኤል ህዝብ ላይ ስትስቁ ነበር”
“እስራኤል” የሚለው የእስራኤል ህዝብን ያመለክታል፡፡ “የእስራኤል ህዝብ…ተገኝተዋል…አልሆኑምን…ስለ እነርሱ”
ይህ ጥያቄ እግዚአብሄር የሞአብ ህቦችን በእስራኤላውያን ላይ ምንም ሳያረጉ እንዳሳፈሩአቸው ለመገሰፅ ይጠቀማል፡፡ “ምንም ሌቦች ባይሆኑም እንኳን ስለ እርሱ ራስህን ትነቀንቃለህ”
ይህ አንድን ሰው ደስ በማይል አይን በመመልከት የምናሳየው ስሜት፡፡
ይህ ቃል የተራራን ገደላማ ገጽታ ያመለክታል
አረፍተ ነገሩ አግንኖ የሚያሳየው ህዝቡ ከተማዎቻቸውን ለቀው ወደ ድንጋያማ ተራራ ላይ ሄደው ከጠላቶቻቸው እንዲደበቁ ነው፡፡
“በገደል አፋፍ” የሚለው የዋሻ መግቢያ እንደሆነ ይናገራል፡፡ “በዋሻው መግቢያ ላይ”
ይህ የሚያመለክተው በዚያ አካባቢ ዙሪያ ያሉ ሁሉንም ሰዎች ነው፡፡
እነዚህ ቃላቶች ሁሉም አንድ ሃሳብን ያሳያሉ፡ በአንድነት የሞአብ ህዝብ የትእቢቱን እና የኩራቱን ግዝፈት ያመለክታል፡፡
“ልቡም” የሚው የሰውን የውስጥ ማንነት ይናገራል፡፡
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››
ይህ አረፍተነገር እግዚአብሄር የሞአብን እልኸኝነት የሚያሳይ ነው፡፡
እነዚህ የሚያመለክቱት የሞአብ ከተማ ህዝቦችን ነው፡፡
“ትእቢታቸው” ወይም “የትእቢትን ቃላት ተናገሩ”
ሁለቱም አረፍተ ነገሮች አንድን ሃሳብ ይጋራሉ፡፡ “ለሞአብ ህዝቦች አለቅሳለሁ እጮኻለሁ”
ይህ የሚያመለክተው 1) ኤርምያስን ያመለክታል 2) እግዚአብሄርን ያመለክታል
በከፍተኛ ድምፅ እና ረጅም የሆነ ለቅሶ ሲሆን ምን ያህል እንዳዘነ ያሳያል
ይህ የሞአብ የድሮ ዋና ከተማ ስም ነው፡፡
እነዚህ የሞአብ ከተማ ስሞች ናቸው፡፡
ሴባማ የምትባለው ከተማ ብዙ የወይን እርሻ አላት፡፡ እዚህ እግዚአብሄር ለሴባማ ህዝብን እንደ ወይን መስሎ ይናገራል፡፡ “የሴባማ ህዝብ ሆይ…”
እግዚአብሄር የሴባማ ህዝቦችን እንደ ወይን መስሎ ይናገራል፡፡ “አጥፊው በሰብልሽ እና በወይንሽ ላይ መጥቶ ወስዶብሻል”
የጠላት ስራዊት
“ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የሞአብ ህዝቦች ሐሴትና ደስታ አይኖራቸውም ይህም በፍሬአማ እርሻቸው ምክንያት”
ወይን ጠጅ መጥመቂያውን ከልክያለሁ ወይም “ህዝቡ ወይን እንዳያጠምቁ አስቁሚያለሁ”
ይህ የሚናገረው እግዚአብሄር እንደሆነ ያመለክታል፡፡
ወይን አጥማቂዎች የወይን ዘለላዎቹ ላይ በመርገጥ ጫማቂ ያወጣሉ፡፡
በኤርምያስ 48፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እነዚህ በሞአብ የሚገኙ የከተማዎች ስም ነው
በሙት ባህር አካባቢ የሚገኝ የወንዝ ስም ነው፡፡
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››
“ልብ” የሚለው ሙሉ ሰውን ሲወክል የሰውን የሀዘን ለቅሶ እንደ እንቢልታ ድምፅ መስሎ ይመስለዋል፡፡ ”ለሞአብ በሀዘን አለቅሳለሁ፡፡ ለቅሶዬም እንደ እምቢልታ ድምፅ ነው”
ይህ የሚያመለክተው 1) ኤርምያስን ያመለክታል 2) እግዚአብሄርን ያመለክታል
ቂርሔሬስ የድሮ የሞአብ ዋና ከተማ ነው፡፡ ኤርምያስ 48፡13 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እነዚህ ሁሉ የሞአብ ህዝብ በሀዘን ላይ የሚደርጉት ድርጊቶች ነው፡፡
ቆዳን መቆራረጥ
“ሁሉም ቦታ ህዘቡ ያለቅሳል”
የሁሉም የቤት ጣራ
ክፍት የሆነ የህዝብ ቦታዎች እንደ ገበያ
ይህ ቃል እግዚአብሄርን እንደተናገረ ያመለክታል
x
እነዚህ ሀረጎች ንስር የሚበላውን ዞሮ እንደ የሚይዘው ሁሉ ሀያል ሰራዊት ሞአብን እንደሚያሸንፍ ይናገራል
“የጠላት ሰራዊት ከተማዎቹን ይዘዋል አምባዎቹንም ወስደዋል”
ይህ በሞአብ የሚገኝ የከተማ ስም ነው፡፡ ኤርምያስ 48፡24 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ አረፍተነገር የሞአብ ሰራዊትን ፍራቻ ሴት ልጅ በምጥ ላይ ካላት ከሚሰማት ፍራቻ ጋር ያወዳድረዋል፡፡
“ልብ” የሚለው የአንድ ሰውን ስሜት ይናገራል፡፡ “የሞአብ ሰራዊት ፍራቻ እንደ ምጥ ውስጥ እንዳለች ሴት ልጅ ነው”
“የጠላት ሰራዊት ሞአብ ህዝብ እንዳይሆን ያጠፉአቸዋል”
“በአንተ ላይ አለ” የሚለው አንድን ነገር መለማመድን ያመለክታል፡፡ “ፍርሃትና ጕድጓድ ወጥመድም ትለምዳችኋላችሁ”
ይህ የሚያመለከተው አጠቃላይ ሞአብ ላይ የሚኖሩትን ነው፡፡ “የሞአብ ህዝብ ሆይ”
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››
ጉድጓድ እና ወጥመድ የሚሉት ቃላት በህዝቡ ላይ መጥፎ ነገር እንደሚሆን የሚናገሩ ናቸው፡፡ ህዝቦች ሊፈጠር ካለ መጥፎ ነገር ሊሸሹ እና ሊያመልጡ ይችላሉ ነገር ግን ሌላ መጥፎ ነገር ይገጥማቸዋል፡፡
“አመት” የሚለው “ጊዜ” “ወቅት” ወደ ሚለው ሊተረጎም ይችላል
ይህ ሞአብ በምትፈራርስበት ጊዜ መሸሽ የቻሉ ሰዎችን ነው፡፡
“ጥላ በታች” የሚለው መጠለያ ወይም መከለያ ነው፡፡ “ለመጠለያ በሀሴቦን ይሸፈናሉ”
እነዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ አይነት ሀሳብ ሲይዙ እነዚህም የሞአብ ውድቀት ከሐሴቦን ሲጀምር ንጉሱ ሴዎን ነበረ፡፡
ኤርምያስ 48፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ ሐሴቦን ሲመራ እና ሲያስተዳድር የነበረ የአሞራዊ ንጉስ ስም ነው፡፡
“አናት” የሚለው ቃል የሞአብ ህዝቦችን በአጠቃላይ ያመለክታል፡፡ “በኩራት የሚጮሁትን የሞአብ ህዝብን በእሳት ይነዳሉ”
ከአይኖች ከፍ ብሎ የሚገኝ ከፀጉር ክፍል ደግሞ ዝቅ ብሎ የሚገኝ የፊት ክፍል ነው፡፡
“የጠላት ሰራዊ ካሞሽን የሚያመልኩትን ህዝቦች አጠፋ”
“ካሞሽ” የሞአብያን ዋና ጣኦት ነው፡፡ ኤርምያስ 48፡07 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“የጠላት ሰራዊት ወንድ እና ሴት ልጆችህን ማርከው ወስደዋቸዋል፡፡”
የሞአብ የነበረው ጥሩ ነገርን እመልሳለሁ፡፡ ኤርምያስ 29፡14 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
የወደፊቱ
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››
ይህ ስለ ሞአብ ኤርምያስ የተናገረው የመጨረሻው ትንቢት ነው፡፡
ግጥም ሚለውን ተመልከት
ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ለእስራኤል ልጆች በጋድ እንዲኖሩ እንጂ ሚልኮን በሚየመልኩት እንዳይሆን ይናገራል፡፡ “በእስራኤል ምድር ውስጥ ብዙ ወራሽ እስራኤላውያን አሉ”
የሚያመለክተው ሚልኮምን የሚያመልኩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “ለምን ሰዎች ሚልኮምን ያመልካሉ”
ይህ ቀጣዩን አጉልቶ ያሳያል
“ዘመን ይመጣል” የሚለው የወደፊቱን ጊዜ ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 7፡32 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እግዚአብሄር ሰራዎቱን ማወኩን እንደ ለጦርነት የድምፅ ምልክትን እንደሰጠ አርጎ ይናገራል፡፡
የጠላት ሰራዊት ከተማዋን ያቃጥሉአታል
እስራኤል የእስራኤል ህዝብን ያመለክታል፡፡ የአሞን ልጆች ከእስራኤል ምድር የወሰዱትን ያመለክታል፡፡ “የእስራኤል ህዝብ የአሞን ህዝብ የወሰደውን ምድር ይወርሳል”
ከፍተኛ ለቅሶ እና ሀዘን
ይህ የከተማ ስም ነው እንደ ኤርምያስ 48፡2 አተረጓጎም፡፡ ሐሴቦን የሚለው እዚሀ ላይ ህዝቡን ያመለክታል
ጠላቶችህ ጋይን ያፈራርሷታል፡፡
ይህ የሚኖረው ትርጉም 1) “ሴት ልጆች” የሚለው በረባት የሚኖሩ ሴቶችን ያመለክታል፡፡ “የረባት ሴቶች” 2) ሁሉም ሰዎች በአጠቃላይ እንደ ረባት ሴት ልጅ አርጎ ይናገራል፡፡ “የረባት ህዝብ”
“ጠላቶችህ ጣኦታችሁን ሚልኮምን ይማርኩና ይወስዱታል”፡፡ ይህም ጠላቶቻቸው ጣኦታቸውን ሚልኮምን ወደ ምድራቸው ይወስዱታል፡፡
እግዚአብሄር ህዝቡ እንዲያስተውል ለምን ባላቸው ትላልቅ ፍራፍሬ እና ሸለቆ እንደሚመኩ ይጠይቃል፡፡ “ባላቹህ ሸለቆ አትመኩ”
አንዳንድ መፅሀፍ ቅዱስ ሲተረጉመው “ስለምን ትመፃደቃላችሁ ሃይላችሁ ተንከታክቶአል”
የአሞን ህዝቦች እንደ ሴት ልጅ ይመስላል፡፡ “ከዳተኛ ህዝብ” ወይም “አመፀኛ ህዝብ”
አሞናውያን ይህን ጥያቄ ማንም እንደማያሸንፋቸው ስለሚያምኑ የሚጠይቁት ነው፡፡ “ማንም አያሸንፈንም የሚል የስህተት ሀሳብ ነው”
ፍርሀት “ፍራቻ” ማለት ይቻላል፡፡ “ፍራቻን በናተ ላይ አመጣለሁ”
ይህ የአሞንን ህዝብ ያመለክታል
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ፍርሀት “ፍራቻ” ማለት ሲሆን ይህም “በፊታችሁ ወዳለው ስፍራ ትሰደዳላችሁ፤ ሁላችሁም ትበታተናላችሁ”
ከዚህ በኋላ የአሞንን ልጆች መልካም ኑሩ ይኖራሉ፡፡ ኤርምያስ 29፡14 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እግዚአብሄር በቴመን ከተማ ያሉ ህዝቦችን ጥበበኛ ባለመሆናቸው የሚጠይቀው ጥያቄ ነው
ይህ በኤዶም የሚገኝ ክልል ነው
አንድ አይነት ሀሳብ በሁለት መልኩ ይናገራል
እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ለህዝቡ ጠየቀ፡፡ “በቴማን ክልል ውስጥ ብልህ ሰዎች የሉም ማለት ነው፡፡”
እግዚአብሄር ለህዝቡ ጥያቄ ጠየቀ፡፡”ምክራቸውም የጥበብ አደለም”
ይህ በኤዶምያስ የምትገኝ የከተማ ስም ነው
ኤሳው የኤዶምያስ ህዝብን ያመለክታል፡፡ “የኤዶም ህዝቦችን በምቀጣበት ጊዜ ጥፋትን አመጣለሁ”
እግዚአብሄር የኤዶምን ህዝቦችን እየተናገረ ነው፡፡ “እናንተን እቀጣለው”
እግዚአብሄር በኤዶም ላይ የሚፈጠረውን መናገር ቀጠለ፡፡
እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ህዝቡ እንዴት ለቃሚዎች ወይን እንደሚተው እንዲያስብ የጠየቀው ሲሆን፡፡
እግአብሄር ይህን ጥያቄ ህዝቡ ሌቦች የሚፈልጉትን ብቻ እንደሚወስዱ ለማሳወቅ ነው፡፡ ”ሌቦችስ በሌሊት ቢመጡ የፈለጉትን ይወስደሉ”
እግዚአብሄር የጠላትን ሰራዊት ያላቸውን ሁሉ መውሰዱን እነደ ኤሳው እራቁቱን እንዳስቀረው አርጎ ይመስለዋል፡፡ “እኔ ግን የኤሳውን ሁሉን ነገር ወሰድኩበት”
ኤሳው የኤዶም ህዝብን ያመለክታል፡፡ “የኤዶም ህዝቦች…መሸሸጊያቸው…አይችሉም…ዘሮቻቸውም ወንድሞቻቸውም…ጠፍተዋል”
ለጠላት የኤዶም ህዝብ የሚሸሸግበትን ቦታ አሳውቂያለሁ
እግዚአብሄር ኤዶም ላይ የሚሆነውን መናገር ቀጠለ
“እነሆ” የሚለው ቃል ቀጣይ ለሚለው ነገር እንዲያስተውሉ ይናገራል፡፡
“ፅዋ” የሚለው ቃል ሰዎች ለመጠጣት የሚጠቀሙበት እቃ ሲሆን ህዝቡ የእግዚአብሄርን ቅጣት እንደ ፈሳሽ በፅዋ ላይ እነዳለ አድርጎ እየጠጡት እንደሆነ ይናገራል፡፡ “አሁንም መቅጣቴን አላቆምም… በእርግጥ እናተንም እቀጣለሁ”
እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ሀጥያትን ለሰሩት እና ለሚቀጡት ለኤዶም ህዝቦች መጠቀሙን ያሳያል፡፡ “ለሰራችሁት ሀጥያት ቅጣትን እንደምትቀጡ ልታውቁ ይገባል”
ይህ ቃል ኤዶምን ሲያመለክት ይህም ደግሞ የኤዶምን ህዝብ ያመለክታል፡፡ “አንተም” የሚለው የኤዶም ህዝቦችን ትኩረተቸውን ለመያዝ ተጠቅሞታል፡፡
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ህዝቦች ቦሶራን ሲመለከቱ መሰደቢያ መደነቂያና መረገሚያ መሆኑዋን ይመለከታሉ፡፡ እነሱም ያሾፉባታል ስሟንም ለስድብ ይጠቀሙባታል፡፡
ይህ በኤዶም የምትገኝ ከተማ ነች
የኤዶም ከተማዎች ሁሉ
ኤርምያስ የኤዶም ህዝቦችን ይናገራል
“ሰምቻለሁ” ብሎ የተናገረው ኤርምያስ ነው፡፡
እግዚአብሄር መልእክተኛ ልኮአል
ተሰብሰቡ የሚለው የመልእክተኛው መጀመሪያ ነው፡፡
ኤዶምን ያመለክታል
እግዚአብሄር ለኤዶም ከተማ ተናገረ
ይህ ፖለቲካዊ ተፈለጊነቷ ቀንሷል፡፡ “ተፈላጊነትሽን ቀንሼዋለሁ”
ሰዎችም ይንቁሀል
እግዚአብሄር ኤዶም ላይ የሚሆነውን መናገር ቀጠለ
“ምንም ሰዎች ቢፈሩሽም” ወይም “ምንም ለሌሎች አስፈሪ ብትሆኝም”
“ልብህ” የሚለው ሙሉ ሰውን ሲወክል ህዝቡ ራሳቸውን አታለዋል እነደ ኩራት እንዳታለላቸው አርጎ ይናገራል፡፡ “ኩራተኛ ሆነሃል ነገር ግን እራሳችሁን አታላችኋል”
ህዝቦች ከጠላታቸው ሽሽት ቤታቸውን በከፍታ ላይ ያደርጋሉ፡፡ “ምንም መኖሪያችሁ እንደ ንስር ከፍታ ላይ ቢሆንም እንኳን”
ይህ ትልቅ፣ ሀይለኛ የወፍ ዝርያ ነው፡፡ ኤርምያስ 4፡13 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እግዚአብሄር ለኤዶም ህዝቦች መናገር ቀጠለ
የሚያልፍባት ሰው ሁሉ ድንጋጤ እና ፍርሃት ያሸብረዋል
ፍርሃት እና ድንጋጤን ያመለክታል፡፡ “በፍርሃት እና በድንጋጤ ይንቀጠቀጣሉ”
እግዚአብሄር አንድ ሃሳብን በሁለት ነገር ሲናገር ኤዶም ውስጥ ምንም ነገር እንደማይኖር አግንኖ ለማሳየት ነው፡፡
እግዚአብሄር ኤዶም ላይ የሚሆነውን መናገር ቀጠለ
“እነሆ” የሚለው ቃል ቀጣይ ለሚለው ነገር እንዲያስተውሉ ይናገራል፡፡
ይህ የሚናገረው እግዚአብሄር የኤዶም ህዝብን ሲቀጣ ከባድና ድንገተኛ እንደሆነ እና ልክ እንደ አንበሳ በጎችን ሊበላ እንደሚወጣ ነው፡፡ “የኤዶም ህዝብን ስቀጣ ድንገተኛ እና ከባድ ልክ እንደ በጎች የተሰማሩበት ስፍራ ላይ አንበሳ እንደሚመጣ ነው፡፡”
ለምለም መሬት ሲሆን እንስሳዎች የሚመገቡበት አረንጓዴ ቦታ ነው፡፡
የኤዶምን ህዝብ ሲያመለክት ከራሳቸው ምድር እንደሆነ ያሳያል፡፡ “የኤዶም ህዝቦች ከራሳቸው መሬት አባርራቸዋለሁ”
እኔ የምመርጠውን
እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ እንደሱ ያለ ማንም እንደሌለ ለማሳየት ይጠቀማል፡፡ “እንደኔ ያለ ማንም የለም፣ ማንም ለኔ ጊዜ የሚወስን የለም ”
“ማን ነው ከእኔ ጋር ሊወዳደር የሚፈልግ”
እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ እንደሱ ያለ ማንም እንደማያሸንፈው ለማሳየት ሲጠቀም እረኛ የሚለው ንጉስ ወይም መሪ ለማመልከት ይጠቀማል፡፡ “የትኛውም ንጉስ ሊቃወመኝ አይችልም”
በቴማን ከተማ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል
ይህ በኤዶም የሚገኝ ክልል ነው
እግዚአብሄር የኤዶም ህዝቦችን እንደሚቀጣ ይናገራል፡፡ ልክ እንደ አንበሳ የበግ መንጋን እነደሚያጠቃ መስሎም ይናገራል፡፡ “ትንንሾችን መንጋ ይጎትታቸዋል ”
ወጣት እና ደካማ የኤዶም ህዝብን እንደ ትንንሽ የበግ መንጋ አርጎ ይናገራል፡፡ “ደካማ እና ትንንሽ ሰዎችን”
የኤዶም ምድር ለመንጋው መልካም ማደሪያ እንደሆነች ይናገራል፡፡ “መልካሙን ማደሪያቸውን ባድማ ይሆናል”
የኤዶም ውድቀትን እነደ መሬት የሚያናውጥ ውድቀት አርጎ ይናገራል፡፡ “ኤዶምን ሊያጠፉ ጠላቶቿ ሲመጡ ድምፁአ ከፍተኛ ነው ይህም የመሬት መናወጥን ያስከትላል”
“በኤርትራ ባህር ያሉ ህዝቦች የኤዶምን ድምፅ ይሰማሉ”
“እነሆ” የሚለው ቃል ቀጣይ ለሚለው ነገር እንዲያስተውሉ ይናገራል፡፡
ይህ የጠላታቸው ሰራዊት ሲያጠቁ ድንገተኛ እንደሆነ ያሳያል፡፡
የከተማ ስም ነው፡፡ ኤርምያስ 48፡24 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡
“ልብ” የሚለው ቃል የሰውን ውስጣዊ ስሜት ያሳያል፡፡ ኤርምያስ 48፡41 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “የኤዶም ሀያላን ምጥ እንደያዛት ሴት በፍርሃት ይሞላሉ፡፡”
እግዚአብሄር ለደማስቆ ህዝቦች የሚሆነውን ተናገረ
“ሐማት” እና ”አርፋድ” በውስጣቸው የሚኖሩትን ህዝቦች ያመለክታል፡፡ “በሐማት እና አርፋድ የሚኖሩ ህዝቦች አፈሩ ቀለጡም”
በሶሪያ የሚገኙ ከተማዎች ናቸው
የአንድ ሰው ፍራቻን እንደ መቅለጥ መስሎ ይናገራል፡፡ “እጅግ በጣም ይፈራሉ”
የባህር ውሃ ሁልጊዜ ይንቀሳቀሳል አያርፍምም፡፡ ይህን ከሚሰማው መጥፎ ዜና እና ጭንቀት የተነሳ የማያርፉትን ህዝቦች ጋር ያነፃፅራል፡፡
ደማስቆ የሚለው በውስጡ የሚኖሩትን ህዝቦች ያመለክታል፡፡ “የደማስቆ ህዝቦች ደከሙ ይሸሹም ዘንድ ዘወር አሉ”
እንቅጥቅጥም የሚለው ፍራቻን ያመለክታል፡፡ “የደማስቆ ህዝብም ፍራቻ አደረባቸው”
ህዝቡ እንደ ምጥ ውስጥ እንዳለች ሴት አርጎ ይናገራል ይህም ያለውን ጭንቀት እና ፍርሃት አጉልቶ ያሳያል፡፡ “እንደ ወላድ ሴት ምጥ እንደያዛት ህዝቡ በትልቅ ጭንቀት እና ፍርሃት ላይ ናቸው”
እግዚአብሄር እንዲህ አይነት ጥያቄዎችን ህዝቡ ከተማዋን እንዲለቁ የሚናገር ነው፡፡ “ይህ የተመሰገነች ከተማ የደስታዬ ከተማ አሁን ከተማዋን ህዝቡ ይልቀቅ”
አንዳንዶች የደማስቆ ህዝቦች እንደተናገሩት ይገመታል፡፡ “የደማስቆ ህዝቦች እንዲህ አሉ “የተመሰገነችው ከተማ የደስታዬ ከተማ አሁን ባዶ ቀረች””
እግዚአብሄር ለደማስቆ ህዝቦች የሚሆነውን መናገር ቀጠለ፡፡
ደማስቆ እና ህዝቦችዋን ያመለክታል፡፡
የጎበዛዝትዋ መሞት እንደ ውድቀት አድርጎ ይናገራል፡፡ “ጎበዛዝትዋ በአደባባይ ላይ ይሞታሉ”
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
የጠለት ሰራዊቶች እሳትን ማንደድ ልክ እግዚአብሄ ራሱ እሳት እንዳነደደ አርጎ ይናገራል፡፡ “የጠላት ሰራዊት እሳትን እንዲያነዱ አረጋለሁ”
ሙሉ በሙሉ ይቃጠላል
ይህ የደማስቆ የንጉስ ስም ወይም መጠሪያ ነው፡፡
ኤርምያስ በቄዳር ላይ የሚፈፀመውን ተናገረ
ይህ በእስራኤል በሩቅ ምስራቅ የሚገኝ መሬት ነው፡፡ ኤርምያስ 2፡10 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ በእስራኤል በሩቅ ምስራቅ የሚገኝ መንግስት ወይም ክልል መጠሪያ ነው
ይህ ስለናቡከደነፆር ያለፈውን ሃሳብ ይናገራል፡፡
ናቡከደነፆር ሰራዊቱን ያመለክታል፡፡ “የባቢሎን ንጉስ የናቡከደነፆር ሰራዊት ስለመታ”
“ያንተ ሰራዊት ድንኳናቸውንና መንጋቸውን ይወስዳሉ መጋረጆቻቸውንና እቃቸውን ሁሉ”
“ያንተ ሰራዊት ግመሎቻቸውንም ለራሳቸው ይወስዳሉ”
የዚህ ሀረግ ትርጉም ሊሆን የሚችለው 1) በጠላት የሚጠቁ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “ህዝቡን “በዙሪያችን በሚፈጠረው ነገር ሁሉ ተሸብረናል”” 2) እነዚህ የሚማረኩ ሰራዊቶች ናቸው፡፡ “ሰራዊቱም “ፍሩ እኛ በዙሪያችሁ ነን””
እግዚአብሄር በቄዳር እና በአሶር መንግስት ላይ የሚሆነውን መናገር ቀጠለ፡፡
እግዚአብሄር ለቄዳር ህዝቦች ተናገረ
በአሶር የሚኖሩ ህዝቦችን ያመለክታል፡፡
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ሴራ አስቦአል
እግዚአብሄር ናቡከደነፆር አንደሚሰማው አድርጎ ሲናገር ያሳያል፡፡
ይህ በዛች ከተማ የሚኖሩትን ህዝቦች ያመለክታል፡፡ ”ተነሡ፥ ዕርፊት ወዳለበት ተዘልሎም ወደ ተቀመጠው”
ይህ ተዘልሎ የተቀመጠውን ህዝብ ያመለክታል፡፡
እግዚአብሄር ለናቡከደነፆር የቄዳር ህዝብና የአሶር መንግስትን እንዲወጋው መናገሩን ቀጠለ፡፡
እግዚአብሄር ለናቡከደነፆር እየተናገረው ነው፡፡ “የጦር ሰራዊትህ ግመሎቻቸው ይበዘበዛሉ የእንስሶቻቸውም ብዛት ይማረካል”
ነፋሳት ከተማን ያመለክታል፡፡ “ከተማዋን እበታትናለሁ”
ይህ የአረማውያንን ጣኦት በማክበር ፀጉራቸውን የሚያሳጥሩ ሰዎችን ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 9፡26 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“ጠላቶቻቸውን ከሁሉም ዳርቻ እንዲያጠፉአቸው አመጣባቸዋለሁ”
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ቀበሮ የሚኖርበት ቦታ፡፡ ቀበሮ የዱር ውሻ በመባል ይታወቃሉ፡፡ ኤርምያስ 9፡11 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እንዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ አይነት ነገር የሚያሳዩ ሲሆን በአሶር ላይ ምንም አይነት ነገር እንደማይኖር ይናገራል
እግዚአብሄር በኤላም ላይ ሊፈጠር ያለውን ይናገራል
ይህ ልዩ የእግዚአብሄር ቃል እንደሆነ ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 14፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ይህ የእግዚአብሄር ቃል ለኤርምያስ የተሰጠ ነው”
እግዚአብሄር በኤላም ላይ ሊፈጠር ያለውን ይናገራል
እግዚአብሄር ኤላምን ለጠላት አሳልፎ እንደሚሰጥ ይናገራል፡፡ “የኤላም ጠላት ኤላምን እንዲያጠፋ አደርጋለሁ”
የኤላም ህዝቦች
አንድን ህይወት ለማጥፋት መፈለግ ማለት ነው፡፡
ክፉን ነገርን እንደሚሆንባቸው ልክ እግዚአብሄር እነዚህን ክፉ ነገሮች እንደሚያመጣባቸው አርጎ ይናገራል፡፡ ”ክፉ ነገር በእነርሱ ላይ ይሆናል”
እግዚአብሄር የኤላም ህዝብን የሚያጠፋበት ምክንያት ነው፡፡ “በቁጣዬ ምክንያት”
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“ሰይፍ” የጠላት ሰራዊት የጦር መሳሪያን ይዘው ያመለክታል፡፡ “የጠለት ሰራዊትን እንዲያጠፋቸው እልካለሁ”
“ዙፋኔን” የሚለው የእግዚአብሄር እንደ ንጉስ የመፍረድ ስልጣኑን ያሳያል፡፡ “እኔ በኤላም ህዝብ ላይ እፈርዳለሁ”
የወደፊቱ ጊዜ
“ለኤላም ህዝብ መልካም እንዲሆን እመልሳለሁ” ወይም “ለኤላም መልካም እንዲኖሩ አደርጋለሁ”፡፡ ኤርምያስ 29፡14 እንዴት እነደተረጎመው ተመልከት፡፡
እግዚአብሄር ለኤርምያስ ስለ ባቢሎን መልእክት ሰጠው፡፡
እግዚአብሄር የተናገረው ልዩ መልእክት እንደሆነ ያመለክታል፡፡ “ይህ እግዚአብሄር የተናገረው ቃል ነው”
ኤርሚያስ 37፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ ሀረግ አስፈላጊ የሆነ መልእክት እንደሆነ ያሳያል፡፡
ምልክታችሁንም ከፍ አድርጉት
ባቢሎን ተሸንፋለች
እግዚአብሄር የባቢሎንን ጣዖቶችን እንዳሳፈረ ይናገራል
እነዚህ ሁለት ስሞች የባቢሎን ዋና ጣኦት ስሞች ናቸው
ሁለቱም ቃላቶች ባቢሎንን ያመለክታል
ይህ ቃል ባቢሎንን ያመለክታል
ባድማ የሚለው ጥፋትን ሲያሳይ ምድሪቱን ያጠፋታል ሚለውን ያመለክታል፡፡
ይህ ሀረግ የወደፊቱን አስፈላጊነት አግንኖ የሚያሳይ ነው፡፡ ኤርምያስ 33፡15 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ የሚያመለክተው 1) እግዚአብሄርን እንዲረዳቸው ይጠይቁታል 2) ስለእግዚአብሄር ማሰብ እና እሱን መታዘዝን ያመለክታል
ከባቢሎን ወደ ኢየሩሳሌም የሚመለሱትን የእስራኤል ልጆች ወይም የይሁዳ ልጆችን ያመለክታል
ከእግዚአብሄር ጋር ያለውን መንፈሳዊ ግንኙነትን ያመለክታል
የእግዚአብሄር ቃል ኪዳን ለዘላለም የሚጠበቅ ቃል ኪዳን እንደሆነ ይናገራል፡፡
የእስራኤል ህዝብ እንደ ጠፉ በጎች ይመስላቸዋል፡፡
የእስራኤል ህዝብ መሪዎች እንደ የሰዎች እረኞች ይመስላቸዋል፡፡
በብዙ ቦታዎች እየመሩ ወሰዱአቸው
የእስራኤልን ህዝብ መውጋት ልክ እንደ አውሬ እንደበላቸው ይመስላል፡፡
የእስራኤል ህዝብን ያመለክታል
እግዚአብሄር የሚጠብቅ እና ማረፊያ ቦታ የሚያዘጋጀው እርሱ እንደሆነ ያሳያል፡፡
እግዚአብሄር የሚተማመኑበት ምንጭ እንደሆነ ሲናገር “ተስፋ” የሚለው ቃል ድርጊትን ያሳያል፡፡
እግዚአብሄር ህዘቡን በባቢሎን እንደተማረኩ ይናገራል፡፡
ይህ ትዕዛዝ ከባቢሎን ለወጡ የእስራኤል ልጆች የተሰጠ ትእዛዝ ነው
አውራ ፍየሎች በብዛት ጥገኛ አደሉም ከሌሎቹ መንጋ ሲነፃፀሩ፡፡ ለዚህም የሚሆን ትርጉም 1) የመጀመሪያዎቹ ባቢሎንን ጥለው የወጡ መሆን አለባቸው 2) ቀሪው እስራኤላውያንን ከባቢሎን እየመሩ ማሸሽ አለባቸው፡፡
“እነሆ” የሚለው ቃል ቀጣይ ለሚለው ነገር እንዲያስተውሉ ይናገራል፡፡
አነሳሳለሁ
እንዚህ ከተማዎች ባቢሎንን ይበዘብዛሉ
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
የጠላቶቻቸው ከተማ ቀስቶች ስኬት ልክ የተሰጠውን አላማ ያሳካ ወታደር አርጎ ይመስለዋል፡፡ “ባዶውን” ማለት ያለምንም ውጤት ለማለት ነው፡፡
የከለዳውያንን ምድር ባድማ ያደርጉታል
እግዚአብሄር ለባቢሎን ተናገረ
እነዚህ ቃላቶች እስራኤልን በማሸነፋቸው ምን ያህል ደስ እንደተሰኙ አግንኖ የሚያሳዩ ናቸው፡፡
ከላይ ያሉት የባቢሎንን ህዝብ ያመለክታል፡፡
የባቢሎን ህዝብ ደስታ ልክ በመስክ ላይ እንዳለች ጊደር ይመስለዋል፡፡
ይህ ጊደር መሬት በመርገጥ የምተሳየው ድርጊት ነው፡፡
የባቢሎን ህዝቦች ልክ እንደ ደስተኛ ፈረሶች ከፍ ያለ ድምፅ እንዳሰሙ አርጎ ይመስላቸዋል፡፡
ይህ ሀረግ እፍረቷን አግንኖ የሚያሳይ ሲሆን “እናታችሁ” እና “የወለደቻችሁም” ባቢሎናውያንን ወይም የባቢሎን ከተማን ያመለክታል፡፡
የማትፈለገዋ ከተማ
እነዚህ ቃሎች የአንድ ምድርን ባዶነት አግንኖ የሚያሳይ ሲሆን ከዚህ ጋር በተያያዘ ትርጉማቸው 1) ለኑሮ ምቹ ያለሆነ ቦታን ሲያሳይ 2) ባቢሎን ወደ በረሃነት እና ባዶነት አየሆነች መሆኑን ያሳያል
ትጠፋለች
በፍራቻ ይንቀጠቀጣሉ
እባብ የሚያወጣውን አይነት ድምፅ ሲሆን ትልቅ ውድቀትን ያመለክታል
እግዚአብሄር ሌሎችን ከተማዎችን ባቢሎንን እንዲያጠቁ ይናገራል
እግዚአብሄር ለባቢሎን ጠላት እየተናገረ ነው፡፡ “እናንተ የባቢሎን ጠለቶች በዙሪያዋ ተሰለፉ”
እግዚአብሄር ለሌሎች ከተሞች ባቢሎንን እንዲያጠፉ መናገሩን ቀጠለ፡፡
እነዚህ ሰዎች የባቢሎንን ገበሬ እና ዘሪን ይመስላል
ማጭድ የግብርና እቃ ሲሆን እህል ለማጨድ ይጠቅማል፡፡ እግዚአብሄር በባቢሎን የመዝራት እና የማጨድ ጊዜ ይቆማል፡፡
ይህ ሌሎች ህዝቦች ከባቢሎን ከተመ እንዲሸሹ አጥብቆ ይናገራል፡፡
ሰይፍ ባቢሎንን የሚያጠቁ ሰራዊቶችን ያመለክታል፡፡
እግዚአብሄር ለኤርምያስ ስለ እስራኤል ተናገረው፡፡
እግዚአብሄር እስራኤል ከተራቡ አንበሶች ለማምለጥ የሚጥሩ እንደሆኑ ይናገራል፡፡
ይህ የእስራኤል ህዝቦችን ያመለክታል
ይህ የአሶር ንጉስ ሰራዊትን ያመለክታል
የእስራኤል ውድቀት ልክ እስረኤል እነደ በግ በአሶር እንደተበላ አርጎ ያሳያል
የባቢሎን ንጉስ ናቡከደነፆር ሰራዊትን ያመለክተል
የእስራኤል ውድቀት በናቡከደነፆር ልክ እንደ አነበሳ የበግ አጥንት እንደመቆረጣጠም አርጎ ይመስለዋል፡፡
እግዚአብሄር ለኤርሚያስ ስለ እስራኤል መናገሩን ቀጥሎአል፡፡
ይህ ቃል እግዚአብሄርን ያመለክታል
ይህ የእስራኤል ህዝቦችን ያመለክታል፡፡ “የእስራኤል ህዝብን ወደ ማሰማሪያው…የእስራኤል ህዝብ ይጠግባል”
እስራኤልን እንደ ሳር እንደሚበላ በግ አርጎ ይመስለዋል፡፡ “እነሱም በበቀርሜሎስና በባሳንም የሚበቅለውን ይመገባሉ”
እነዚህ ሀረጎች የወደፊቱን ጊዜ አግንኖ የሚያሳይ ነው፡፡ ኤርምያስ 33፡15 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ከላይ ያሉት ሃረጎች አንድን ነገር ሲያመለክቱ አንድላይ እግዚአብሄር የእስራኤል ህዝቦችን ሀጥያት ይቅር ብሎአል፡፡
እግዚአብሄር የእስራኤልን በደል ቢፈልግ ምንም አያገኝም
በባቢሎን መጥፋትን ያመልጣሉ፡፡ “ከባቢሎን ጥፋት እንዲያመልጡ እፈቅዳለሁ”
እግዚአብሄር ስለ ባቢሎን ጠላቶች ለ ኤርምያስ ተናገረ
እግዚአብሄር ለባቢሎን ጠላቶች እየተናገረ ነው፡፡ “እናንተ የባቢሎን ጠላቶች ሆይ በሚኖሩት ላይ ውጡ”
ይህ የባቢሎን ሌላ ስም ሲሆን ትርጉሙም “እጥፍ አመፅ” ማለት ነው፡፡
ይህ የከለዳውያን ሌላ ስም ሲሆን ትርጉሙም ጉብኝት
ሰይፍ በነሱ ላይ አርግ ወይም ግደላቸው
እዚህ ጋር የሚያሳየው ጦርነትን ሲሆን እግዚአብሄር ባቢሎናውያን በጠላቶቻቸው እንደሚጠፉ ይናገራል
ሙሉ በሙሉ ማጥፋትን ያመለክታል፡፡ ኤርምያስ 25፡9 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ይህ ውካታ በጦርነት መሃል የሚሰማ ሰሆን አሁን እንደተፈጠረ አርጎ የሚያሳየው በቅርብ እንደሚሆን ለማሳየት ነው፡፡
እግዚአብሄር ለባቢሎን ህዝቦች ተናገረ
የባቢሎን ሰራዊት ልክ እንደ መዶሻ ሲመስለው የሠራዊቱ ውድቀት ልክ እንደ ደቀቀ መዶሻ ይመስለዋል፡፡
ባቢሎን ልክ እንደ ሌሎቹ ከተማዎች ነበረች ነገር ግን ሙሉ በሙሉ ትጠፋለች፡፡
እግዚአብሄር የባቢሎን መጥፋት ልክ በወጥመድ እንደተያዘ እንስሳ አርጎ ይመስለዋል፡፡
እኔ ይዤሻለሁ…እኔ አግኝቼሻለሁ ሳታውቂም ይዤሻለሁ
የእግዚአብሄርን ቁጣ በባቢሎን ላይ ጠላቶቿን ላከ፡፡እግዚአብሄር ልክ የጦር እቃ እንዳለው መስሎ ይናገራል፡፡ “አውጥቶአል” የሚለው ቃል ለጦርነት መዘጋጀትን ያመለክታል፡፡
ለጦርነት የሚያገለግሉ የጦር እቃ የሚቀመጡበት ክፍል ነው
እግዚአብሄር ለባቢሎን ጠላቶች ተናገረ፡፡ “የባቢሎን ጠላት ሆይ በእርሱዋ ላይ ውጡ”
ይህ የሚያመለክተው በባቢሎንን የተቀመጠ ሀብትን ነው፡፡ “ሀብቷ የተከማቸበትን ቦታ አጥቁአት”
እህል የሚከማችበት ስፍራ
ይህ የሚያመለክተው 1) ከተማዋን እንደ ፕላስቲክ ክምር አርጎ መቀነስ 2) ከተማዋ ያላትን ሀብት ልክ እንደ እህል ክምር መከመር
ይህ የሚያመለክተው ሙሉ በሙሉ አጥፉአት ማለት ነው፡፡ኤርምያስ 25፡9 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ሙሉ በሙሉ አጥፉ የሚለውን አግንኖ የሚያሳይ ነው፡፡ “ሁሉንም በውስጧ ያሉትን ሰዎች አጥፉ”
እግዚአብሄር የባቢሎን ሰዎች እና ከለዳውያን እንዴት እንደሚጠፉ ይናገራል
“ወይፈኖችዋን” የሚለው 1) ወታደሮችን 2) ብርቱ ወንዶችን ሲያመለክት እነሱንም መግደል ልክ እንደ ማረጃ ቦታ እንደመውሰድ ነው፡፡
እግዚአብሄር ለባቢሎንን ጠላቶች የተናገረው ነው፡፡ “እናንተ የባቢሎን ጠላቶች ወይፈኖችዋን ሁሉ እረዱ”
ይህ ቃል ባቢሎንን እንደሆነ ያመለክታል
ይህ ቃል የሚያሳየው የበቢሎን ህዝብን ነው
እነዚህ ሀረጎች አንድ አይነት ሲየሳዩ “የቅታት ጊዜአቸው ደርሶአል”
አድምጡ ሲያመልጡ ትሰማላችሁ
እነዚህ ቃላት ከባቢሎን የሸሹ እና የዳኑ ስለ እግዚአብሄር ለሌሎች የሚናገሩ ናቸው
በቀል ድርጊትን ሲያመለክት “አምላካችን እግዚአብሄር በፅዮን እና በመቅደሱ ላይ የፈፀሙትን ተበቀለ”
እግዚአብሄር ባቢሎንና ከለዳውያንን እንዴት እንደሚጠፉ መናገሩን ቀጠለ
እነዚህ ሀረጎች አንድ አይነት ሰዎችን ይገልፃል
እነዚህ ቃላቶች የሚያመለክቱት ባቢሎንን ነው
ሁሉንም ያዙ እና አጥፉአቸው
ባቢሎናውያን እስራኤል ላይ የሰሩት መጥፎ ነገሮች እንደተመዘነ አርጎ ይናገራል፡፡
ጎበዛዝትን ይገድሉአቸዋል፡፡
ተዋጊ ሰዎችዋን ሁሉ አጠፋለሁ
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እግዚአብሄር ለባቢሎን ህዝቦች ተናገረ፡፡ “በአንተ ላይ ነኝ የባቢሎን ህዝብ ሆይ”
ይህ አንባቢው እንዲያስተውል ይነግራል
እግዚአብሄር ባቢሎንን ሲናገር
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 2፡19 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ይህ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር የተናገረው ነው”
ሁለተኛው ሀረግ ላይ ጊዜ የሚለው በመጀመሪያው ሀረግ ላይ ቀንን ይናገራል፡፡ “የምጎበኝህ ጊዜ ደርሶአል”
ይህ በባቢሎን ላይ የሚመጣ አስፈሪ የፍርድ ጊዜን ያመለክታል
“ተሰናክሎ ይወድቃል” የሚለው ሽንፈት እና ሞትን ያመለክታል፡፡ ትእቢተኛውን እንዲሸነፍ እና እንዲሞቱ አደርጋለሁ
ባቢሎን ከተማን የሚያነድ እሳት ልክ እንደ ሚባላ እንስሳ አርጎ ይናገራል
ይህ የሚያመለክተው “ትዕቢተኛውን” ሲሆን ይህም ባቢሎንን ነው፡
እግዚአብሄር በኤርምያስ ስለ እስራኤል እና ስለ ይሁዳ ተናገረ
ሰይፍ የሚለው ጦርነት ያመለክታል፡፡
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ድርጊታቸው የስንፍና ሲሆን ሁሉም ስንፍናቸውን ይመለከታል፡፡
በድንጋጤ ይሞላሉ
የባቢሎን ሰራዊት ድክመት ልክ እንደ ሴት አርጎ ይናገራል፡፡ ይህም “እነርሱም እንደ ሴቶች ደካማ ይሆናሉ”
አስፈላጊ ወይም ውድ እቃዎች የሚቀመጡበት ቦታ ነው፡፡
የጠላት ወታደሮች ይብዘብዙአቸዋል፡፡
ውሀዎችዋን የሚያጠቃ ድርቅ ይሆናል
ይህ የባቢሎንን ሁሉንም የውሃ ምንጭ ሲሆን በተለይ ደግሞ በከተማዋ የሚያቋርጡ ወንዞችን ነው፡፡
ይህ ሊያመለክት የሚችለው 1) የዱር እንስሳት እና ጅብን ነው 2) መጥፎ መንፈሶች እና ሰይጣንን ነው
የዱር ውሻ ተብሎ ሚታወቅ ሲሆን የሚገኘውም በኤዥያ እና አፍሪካ ውስጥ ነው
መብረር የማይችሉ ትላልቅ የአፍሪካ ወፎች ናቸው፡፡
የባቢሎን ከተማን ያመለክታል፡፡
ይህ ባቢሎን ሙሉ በሙሉ እንደምትጠፋ እና ማንም እንደማይኖርባት አግንኖ ይናገራል፡፡ “ከእንግዲህ ወዲህ ሰዎች አይኖሩባትም”
ማንም አይኖርባትም
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
በባቢሎን ከተማ ማንም እንደማይኖር እና ለመኖር የማትሆን ከተማ እንደምትሆን አግንኖ የሚያሳይ ነው፡፡ “ማንም በዚያ አይኖርባትም”
ይህ መልዕክት በ ኤርምያስ 6፡22 እና ኤርምያስ 6፡23 ጋር ተመሳሳይ ስለሆነ እንዴት እንደ ተተረጎመ ተመልከት
እግዚአብሄር ለባቢሎን ህዝቦች ተናገረ፡፡ “የባቢሎን ህዝብ ከሰሜን ይመጣል”
ልብ በሉ ምክንያቱም አሁን የምናገረው እውነት እና አስፈላጊ ነውና፡፡
ይህ ሀረግ ፐርዢያን እና ሜድስ ባቢሎንን በ 539 ከክርስቶስ ልደት በፊት ያሸነፉበትን ጊዜ ሲያመለክት “ነገስታትም” የሚለው ደግሞ የጦር ሰራዊትን ያመለክታል፡፡
ይህ እርምጃ መውሰድን ያመለክታል፡፡
ወታደሮቹ ቀስትና ጦርን ይይዛሉ
ወታደሮች የሚያሰሙት ከፍተኛ ድምፅን ያመለክታል፡፡ “የሚያሰሙት ድምፅ እንደ ባህር ከፍ ያለ ድምፅ ነው”
“ለሰልፍ እንደ ተዘጋጀ” ራሳቸው አስተካክለው ለጦርነት ተሰልፈዋል ሲሆን ለጦርነት ዝግጁ ናቸው ሚለውን ያመለክታል
ይህ ሀረግ የባቢሎን ህዝብን ያመለክታል፡፡
ይህ ቁጥር ከ ኤርምያስ 6፡24 ጋር አንድ አይነት ሃሳብ ስላለው እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት
በጭንቀት ምክንያት እጁ ደክማለች
የጭንቀት ስሜትም ንጉሱን ልክ እንደያዘው አርጎ ይናገራል፡፡
ችግር እና እንባ የሚያመጣ ሃዘን
ጠላቶቻቸው መጥተው እንደሚያጠቁአቸው ያለው ጭንቀት ልክ ልጅ ልትወልድ በምጥ ውስት እንዳለች ያህል ጭንቀት ውስጥ ናቸው፡፡
ይህ ቁጥር ከኤርምያስ 49፡19 ጋር ተመሳሳይ ስለሆን እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት
“እነሆ” አንባቢው ቀጣዩን ነገር በማስተዋል እንዲያይ ይናገራል፡፡
እግዚአብሄር የባቢሎን ህዝብን ሲቀጣ ልክ እንደ አንበሳ በድንገት በጎችን ሊበላ እንደሚወጣ ነው፡፡ “የባቢሎን ህዝብን ስቀጣ ልክ እንደ ከተራራ ላይ በጎችን ሊበላ እንደመጣ ድንገተኛ አንበሰ ነው፡፡”
በሳር እና ሳር በል በሆኑ እንሳዎች የተሞላ መሬት
የባቢሎናውያን ህዝብን ያመለክታል፡፡
“እኔ የምሾመው”
እግዚአብሄር እነዚህን ጥያቄዎች እንደሱ ያለ ማንም እንደሌለ አግንኖ የሚያሳይ ነው፡፡
ማን ነው እኔን ሊቀይረኝ የሚችለው፡፡
እግዚአብሄር ይህን ጥያቄ ማንም እነደማያሸንፈው ለማሳየት ሲሆን “እረኛ” የሚለው ደግሞ ንጉስ የሚለውን እንደሆነ ያሳያል፡፡
እነዚህ ቁጥሮች ከኤርምያስ 49፡20 እና ኤርምያስ 49፡21 ጋር ተመሳሳይ ሀሳብ ስላላቸው እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
እነዚህ ሀረጎች አንድ አይነት ትርጉም ቢኖራቸውም በአንድ ላይ ሲሆኑ ግነትን ያሳየናል፡፡ “እግዚአብሄር ለባቢሎን ህዝብ እና ለከለዳውያን ህዝብ ሃሳብ አስቦአል፡፡ ”
እግዚአብሄር የባቢሎንን ህዝብ እንደሚቀጣ መናገሩን ቀጥሎአል፡፡ “ትንሹዋ መንጋ ራሱ ይጎትታታል”
ትናንሽ እና ደካማ የባቢሎን ህዝብ እንደ ትንሽ የበግ መንጋ አርጎ ይናገራል፡፡ “ትናንሾችና ደካሞችም”
የባቢሎን ምድር እንደ የመንጋ ማደሪያ አርጎ ይናገራል፡፡ “መልካሙን ማደሪያ ባድማ ያደርገዋል፡፡”
ይህ ባቢሎን ሀያል ከተማ እንደሆነች እና የሷ ድምፅ መሬትን አንቀጠቀጠ፡፡ ”የባቢሎን ውድቀት እነደ መሬት መናወጥ ነው”
ህመም ወይም ደስተኛ አለመሆን
የህመም ወይም የስቃይ ጩኸት
ኤርሚያስ በብዛት የሚፅፋቸው ትንቢቶች በግጥም መልክ ነው፡፡
ይህ ቃል ቀጥሎ ለሚናገረው ነገር በማስተዋል እንዲሰሙ ያመለክታል
የሚያጠፋ ነፋስ ወይም ደግሞ የሚያጠፋ መንፈስ፡፡ ይህ ማለት እግዚአብሄር የጠላት ሰራዊት ሄደው ባቢሎንን እነዲያጠቁ ያስነሳል፡፡
በባቢሎን ክልል የሚገኙ ህዝቦች ናቸው፡፡
“በዙሪያዋ” ብሎ የሚያመለክተው ባቢሎንን ሲሆን በባቢሎን ለሚኖሩ ሰዎች መጠሪያቸው ነው፡፡
ይህ ሀረግ “መከራ ቀን” የሚለው በእብራውያን “መቼ” ሚለውን ያመለክታል፡፡
እግዚአብሄር በድንገተኛ እንዲያጠቁ ስለፈለገ ለቀስተኛው ለጦርነት የዝግጅት ጊዜ የላቸውም፡፡
ጠላቶቻቸው የገደሉአቸውን ያመለክታል
“እስራኤል” እና “ይሁዳ” ብሎ ሲናገር በእስራኤል እና በይሁዳ የሚገኙ ሰዎችን ለማመልከት ነው፡፡
በዚህ ክፍል የተናገረው ምድር ላይ የሚኖሩት ሰዎች ከሰሩት በደል የተነሳ ልክ እቃ ማጠራቀሚያን እንደሚሞላ እነሱም ምድርን ሞሉአት፡፡
ይህ ሐረግ ባቢሎን ልክ እነደ ሴት አርጎ ሲናገር እግዚአብሄር ባቢሎንን ሊያጠፋ እንደሆነ ያመለክታል፡፡
በዚህ ሀረግ ባቢሎን ልክ እንደ ሴት አረጎ ሲናገር ህዝቡ ከሰራው በደል ምክንያት እግዚአብሄር የሚገባቸውን ቅጣት እንደሚቀጣቸው ያመለክታል
“ምድርን ሁሉ” ሲል በባቢሎን ዙሪያ የሚኖሩ ሰዎችን ሲሆን የሚያመለክተውም 1) “ያሰከረች” ብሎ ሲናገር እግዚአብሄር ለባቢሎን አሳልፎ ስለሰጣቸው ከተሞች ነው 2) ሌላው ደግሞ ከባቢሎን ጋር አብሮ በመሆን ጣኦት አምልኮ ሲጀምሩ እና ጦርነት ሲሆን ነው
ባቢሎን እግዚአብሄር ለራሱ አላማ የሚጠቀምባት ከተማ ነበረች፡፡ በእርሱም እጅ እንዳለ የወርቅ ፅዋ እንደሆነች ይናገራል፡፡”እጅ” የሚለው ቃል የእግዚአብሄርን ሃይል ወይም ሃያልነት ያመለክታል፡፡
የዚህ ትርጉም ሊሆን የሚችለው 1) ባቢሎን ሌሎች ከተማዎችን አሸንፈው እና አጥፍተዋል 2) ሌሎች ከተሞች በእሷ ሀብት እና ሀያልነት ክፉ ሆነዋል፡፡
በትክክል ማሰብ አለመቻል
እግዚአብሄር ባቢሎንን አጠፋ
በከፍተኛ ድምፅ እና ረጅም የሆነ ለቅሶ ሲሆን ምን ያህል እንዳዘነ ያሳያል
ምናልባት እግዚአብሄር ከፈወሳት
እግዚአብሄር ባቢሎንን ተጠቅሞ ይሁዳን ሲቀጣ ወይ የይሁዳ ህዝቦችን ወይም በዚህ ክፍል የተጠቀሱት ቃሉን የሚናገሩትን ሰዎችን ነው፡፡
ባቢሎን የሚለው የሚያመለክተው በውስጧ የሚኖሩት ህዝቦችን ሲሆን ልክ እንደ ሴት መስሏታል፡፡
እኛ ግን ልናድናት አልቻልንም፡፡
ፍርድዋ ልክ እነደ እቃ ተከምሯል፡፡ “…ሰማይ ደርሶአልና እስከ ደመናም ድረስ..” ሲል ግነት ሲሆን ይህም ምን ያህል በጣም ከፍታን ያመለክታል
እግዚአብሄር እስራኤላውያንን በሰሩት ሀጥያት ቅጣት ቀጥቶአቸው ነበር አሁን ግን ወደሱ መልሶአቸዋል፡፡
ኤርሚያስ ለባቢሎን ሰዎች እና ለጠላቶቻቸው እንደሚናገር ያህል ለኢየሩሳሌም ሰዎች እግዚአብሄር ባቢሎንን እንደሚያጠፋ እና ባቢሎናዊያንን ከጦርነት ከመዘጋጀታቸው በፊት እንደሚሸነፉ ሲናገር ነበር፡፡
የባቢሎን ቅጥርን ለመምታት ምልክት ሰጠ
ጥበቃዎቹ ጠንካራ እና ጥሩ መሳሪያ ያላቸው መሆኑን አረጋግጡ
በቂ ከተማዋን የሚመለከቱ ሰዎች መኖራቸውን አረጋግጡ
ይህ ድንገት ከከተማዋ ሸሽቶ የሚያመልጥ ካለ ለመያዝ አዘጋጁ
ኤርሚያስ በኢየሩሳሌም ያሉ ህዝቦችን ልክ ሲናገር እንደማይሰሙት የባቢሎን ህዝቦች መናገሩን ቀጥሎአል፡፡
“ፍፃሜሽ ደርሶአል” የሚለው ሐረግ እግዚአብሄር ህዝቡ የሚጠፋበት ጊዜ እንደቀረበ ይናገራል፡፡
ከተማዋን የሚወሩ እጅግ በጣም ብዙ ሰራዊትን ያመለክታል
የሠራዊቱ ጩኸትን ያመለክታል፡፡
የእግዚአብሄር ድምፅን ከመብረቅ ነጎድጓድ ድምፅ እና ከዝናብ ጋር ያነፃፅረዋል፡፡
ይህ ስፍራ ወደፊት እንጠቀምበታለን ብለው የሚያስቡትን ሚቀመጥበት ቦታ ነው፡፡
በኤርሚያስ 10፡14-16 ላይ እንዳለው ተተርጉሟል
የእውቀት ማጣት ወይም አለማወቅ
አንጥረኛ የተባለ ሁሉ የሰሩት እና የቀረፁት የጣኦት ምስል አሳፍሮአቸዋል
የተቀረፁት ምስሎች እግዚአብሄር እንደሚያጠፋቸው ወይም እንደሚያፈራርሳቸው ያመለክታል፡፡
“ያዕቆብ” የሚለው ስም የሚያመለክተው የእስራኤል ህዝብን ሲሆን እግዚአብሄር እድል ፈንታቸው ሲሆን እርሱን ያመልኩታል
እርሱ ሁሉንም የፈጠረ ነው
እስራኤልን እግዚአብሄር ወርሶታል ይህም እስራኤል የ እግዚአብሄር ነገድ ነው፡፡
የባቢሎን ሰራዊትን ያመለክታል
እግዚአብሄር ህዝቡን እንደሚቀጣ ይናገራል
እጠቀምብሻለሁ እያለ ነው
እግዚአብሄር ህዝቡን እንደሚቀጣ ይናገራል (ኤርሚያስ 51፡20 ተመልከት)
እጠቀምብሻለሁ እያለ ነው (ኤርሚያስ 51፡20 ተመልከት)
የስራቸውን ስከፍላቸው በአይናችሁ ታያላችሁ
ይህ ሀረግ እግዚአብሄር እራሱ በስሙ ጠርቶ ያዛል፡፡
እግዚአብሄር ለሚሰሙት የኢየሩሳሌም ህዝቦች ልክ እንደ ማይሰሙት የባቢሎን ህዝቦች ይናገራል፡፡ የባቢሎን ህዝቦችን ልክ እንደ እራሳቸው ሲናገር ከተማዋን ደግሞ ልክ እንደ ተራራ ይናገራል፡፡
ይህ የሚያመለክተው 1) እግዚአብሄር ባቢሎን ልክ ህዝቦችን እና ንብረቶችን እንደ ሚያጠፋ ተራራ ይናገራል፡፡ 2) ባቢሎን ወንበዴዎች የሚኖሩበት እና የሚደበቁበት ተራራ
“እጄንም” ሲል የእግዚአብሄርን ሀይል ለማመልከት ነው፡፡
እግዚአብሄር ባቢሎንን እንደ ተራራ መናገር ትቶ እንደ ሚያፈራርሰው እና እንደሚጥለው ቤት ይናገራል
ይህ የሚያመለክተው የተራራ ጫፍ ነው
እግዚአብሄር ባቢሎንን እንደ ሚያጠፋ ትልቅ ተራራ ሳይሆን እርሱ እንዳጠፋው ተራራ አርጎ ይናገራል፡፡
ማንም መልሶ እንዳይገነባህ ለዘላለም አጠፋሀለሁ
ይህ ሀረግ እግዚአብሄር እራሱ በስሙ ጠርቶ ያዛል፡፡
ሁለቱም “መለከት ንፉ” እና “አላማን አንሱ” ሰራዊቱን ለውጊያ ተነሱ ማለት ነው፡፡
ትልቅ “የጦር ሜዳ ባንዲራ” ሲሆን ወታደሮቹ ጦርሜዳላይ የሚከተሉት ነው፡፡
የባቢሎን ከተማ እንደ ሴት መስሎአት ሲናገር የባቢሎንን ህዝብ ውጉአቸው እያለ ነው
እነዚህ የሀገራት ስሞች ናቸው
እግዚአብሄር ቁጥራቸው ብዙ የሆኑ ፈረሶች ከሰራዊቶች ጋር አምጡ ይላል
ኤርሚያስ 51፡23 ተመልከት
“ምድር” የሚለው በባቢሎን የሚኖሩትን ህዝቦችን ሲያመለክት በባቢሎን የሚኖሩ ህዝቦች በፍርሀት እና ጭንቀትን እንደሚናወጡ ያመለክታል፡፡
ስቃይ እና የሚያስነባ ለቅሶ
ይህ በባቢሎን ያሉ ህዝቦችን ላይ መሆኑን ያመለክታል
ምንም ህይወት አይኖርም ትጠፋለች
እግዚአብሄር ገና ወደፊት የሚፈፀመውን እንደተፈፀመ አርጎ ይናገራል፡፡
ከተማዋን በሴት መስሏታል
ሙሉ ከተማዋን ጠላቶቿ አሸንፈው ያዙአት
መልካምዎችዋም እንደ ተያዙ
ከወንዝ በላይ ያለ ድልድይ
እርጥበት ያለበት ቦታ ላይ ሳር እና ጥልቅ የሆነ ጭቃ ሲኖር
ግራ መጋባት
ኤርሚያስ በብዛት ይህን ሀረግ ከእግዚአብሄር የተላከ ቁልፍ መልእክት ለማሳወቅ ይጠቀማል፡፡
ይህ የባቢሎን ህዝቦች ስም ነው፡፡
እነደ አውድማ እግዚአብሄር የባቢሎን ህዝብ እንደሚቀጣ ያሳያል
እግዚአብሄር የባቢሎን ልጅን እንደ ቀጣ ይናገራል
“መከር” የሚለው የሰሩትን የሚያገኙበት ጊዜን ያመለክታል፡፡ ባቢሎን የሃጥያቷን ዋጋ ትቀበላለች፡
እዚህ ላይ እንደ ሴት መስሎ የሚናገረው የኢየሩሳሌምን ከተማ ሲሆን የኢየሩሳሌም ከተማ ደግሞ የኢየሩሳሌምን ህዝብ ይመስላል፡፡
የዚህ ትርጉም ይሆናል ተብሎ ሚታሰበው 1) በትክክል ማሰብ እንዳልችል አደረገኝ 2) ጎዳኝ
ባቢሎን ከእስራኤል ያላትን ሁሉ ወሰደችባት
ባቢሎንን በዘንዶ ይመስላታል
የኢየሩሳሌምን ውድቀት በመዋጥ ይመስለዋል
ባቢሎን በዘንዶ መስሎ ኢየሩሳሌም ያላትን በሙሉ እንደወሰዳት ከዚህ ቀደም ባለው ሃሳብ አይተናል፡፡ “ጣፋጭ ምግብ” ኢየሩሳሌም የነበራትን ጥሩ ጥሩ ነገሮች ያመለክታል
ናቡከደነፆር የሚፈልገውን ወስዶ የማይፈልገውን ደግሞ ጣለው፡፡
በፅዮን የምትቀመጥ
እነዚህ ሀረጎች ሴትን ያመለክታል
ከለዳውያን ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች
እግዚአብሄር ለእስራኤላውያን በቁጥር 34 እና 35 ባቀረቡት ጥያቄ ምላሽን ይሰጣል
ፍርድቤት እንዳለ ጠበቃ እግዚአብሄር ለእስራኤላውያን ይሟገታል፡፡
የድንጋይ ክምር የሆኑ ቤቶች
የቀበሮ መኖሪያ
የሚያስፈራ ነገር
ሰዎች እጅግ በጣም የማይወዱትን ነገር በድምፅ ሚያሳውቁበት
ምንም አይነት ህይወት ያለው አይኖርም
ከፍተኛ የሆነ አንበሶች የሚያሰሙት ጩኸት
እንስሶች በፍራቻ ሰዓት የሚያሰሙት ድምፅ ነው
ወታደር ጠላቶቹን ሲያሸንፍ ደስ እንደሚለው ሌላው ሊሆን የሚችለው ትርጉም ደግሞ ሰክረው ነበር
ይሞታሉ
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ጠቦት እና ፍየሎች ለመታረድ እየሄዱ ነገር ግን አያቁም ልክ እንደዚሁ ባቢሎናውያንን እግዚአብሄር እንደሚያጠፋቸው አያውቁም
“እንዴት” የሚለው ቃል በሰው አይን ከባድ የሆነ ነገር መፈፀሙን የሚያመለክት ነው፡፡ “ሼሻክ(ባቢሎን) እንዴት ተያዘች…ባቢሎንም በአህዛብ መካከል መደነቂያ እንዴት ሆነች” ይህን ሐረግ “ባቢሎን የተበላሸ እና የፈራረሰች ከተማ ትሆናለች ብለን አናስብም ነበረ” እንደማለት ነው፡፡
“ምስጋና” የሚለው ሰዎች የሚያመሰግኑት ሲሆን “ምድርም” ሲል በምድር ላይ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ ይህም “በምድር ላይ ሁሉ የምትመሰገነው ባቢሎን በጠላቶቿ ተያዘች” እንደማለት ነው፡፡
የባቢሎን ጠላት አሸነፉአት “በሞገዱም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ብዛት ያለው ህዝብ ሲያሸንፍ ሲሆን “ባህር” እና “ውሃ” ደግሞ በብዛት የሚያመለክተው ከተማን ወይም ሀገርን ያመለክታል፡፡
ይህ “ሞገዱ ባቢሎንን ሸፈነ ወይም ከደነ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡
የባቢሎን ከተሞች
ቤል በባቢሎን ከተማ ሙሉ የሚመለክ ጣኦት ነው፡፡
የሚሰዋውን መስዋዕት በሙሉ ቤል እንደበላ እግዚአብሄር ያመለክታል፡፡
በተለያዩ ከተማዎች የሚገኙ አህዛቦች ወደባቢሎን መጥተው መስዋእትን መሰዋትን ያቆማሉ፡፡
በምድር ላይ ወሬ ስትሰሙ በማለት መተርጎም ይቻላል፡፡
አለቃ ከተማን ያመለክታል
ተመልከቱ ወይም በማስተዋል አድምጥ
የምቀጣበት ጊዜው ይደርሳል…እቀጣለሁ ኤርሚያስ 7፡32 እንዴት እነደተረጎመው ተመልከት
የተቀረፁ ምስሎችን እንደሚያጠፋ እግዚአብሄር ይናገራል፡፡
በባቢሎን ያሉ ህዝቦችን እንደ ባቢሎን ከተማ ይመስላል የባቢሎንን ከተማ ደግሞ እንደ ሴት ይመስላል፡፡ይህም”የባቢሎን ህዝቦች…ምድራቸውም ሁሉ…ተወግተው የሞቱት ሁሉ በባቢሎን መካከል”
“ሰማይና ምድር” እነደ ሰው ይመስላቸዋል፡፡
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
የባቢሎናዊያን ጠላቶች ምድሪቱን ሊያፉአት ይመጣሉ
ኤርሚያስ በቁጥር 50 ላይ ለእስራኤላውያን ይናገራል
“ሰይፍ” የሚለው ወታደሮች የሚዩዝትን ሰይፍ ሲሆን ጦርነትን ያመለክታል፡፡
“ከሩቅ አስቡ” እና “በልባችሁ አስቡ” የሚሉት ሀረጎች አስታውሱ የሚለውን ያመለክታል
ሰውን ሊያሳዝን እና የሚያስከፋ ቃላት
ተናጋሪው የአለመቀበል ምላሹን እየተናገረ ያለው ፊቱን የሸፈነው ሽፋን እንዳለ አርጎ ነው፡፡
ተመልከቱ ወይም በማስተዋል አድምጥ
የምቀጣበት ጊዜው ይደርሳል…እቀጣለሁ ኤርሚያስ 7፡32 እንዴት እነደተረጎመው ተመልከት
እግዚአብሄር ራሱን በስሙ በመጥራት ያዛል፡፡ ኤርሚያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
የተቀረፁ ምስሎችን እንደሚያጠፋ እግዚአብሄር ይናገራል፡፡
የባቢሎን ህዝቦችን እንደ ከተማ መስሎ ሲናገር ከተማዋን ደግሞ እንደ ሴት ይመስላል፡፡ ”የተቀረፁ ምስሎቻቸውን…በምድራቸው ላይ…ባቢሎናውያን….ከፍታ ቢያፀኑም…ወደነሱ ይመጡባቸዋል”
ከህመም እና ማዘን ብዛት የሚመጣ ለቅሶ
ይህ የማይሆነውን ቢሆን እንኳን እያለ ያወራል፡፡ “ባቢሎን ወደ ሰማይ አትወጣም… ከፍታ አታፀናም… ቢሆንም ግን አጥፊዎች ከኔ ይመጡባታል”
አንድ ሃሳብ በሁለት መንገድ አግንኑ ያሳያል
የባቢሎን ህዝቦችን እንደ ከተማ መስሎ ሲናገር ከተማዋን ደግሞ እንደ ሴት ይመስላል፡፡ “የባቢሎን ህዝቦችን አጥፍቶአቸዋልና… ከእነርሱም ታላቁን ድምፅ…”
“ሞገዳቸውም” የሚለው የባቢሎን ህዝብ ጠላትን ሲያመለክት “የድምፃቸው ጩኸት ተሰምቶአል” የሚለው የጠላቶቻቸውን ድምፅ ያመለክታል፡፡
ይህ ጠላቶቻቸው ልክ እነደ ውቅያኖስ እና እንደ ወንዝ ሞገድ ከፍተኛ ድምፅ እያሰሙ እንደሚመጡ ያመለክታል
የባቢሎን ህዝቦችን እንደ ከተማ መስሎ ሲናገር ከተማዋን ደግሞ እንደ ሴት ይመስላል፡፡
ጠላቶቿ ያላትን ሃያላኖችዋን ተያዙ
የባቢሎን ህዝቦችን እንደ ከተማ መስሎ ሲናገር ከተማዋን ደግሞ እንደ ሴት ይመስላል፡፡ “መሳፍንቶቻቸውንና ጥበበኞቻቸውንም አለቆቻቸውንና ሹማምንቶቻቸውን ሃያላኖቻቸውንም…ረጃጅም በሮቻቸው” ብሎ ማንበብ ይቻላል፡፡
ይሞታሉ፡፡ ኤርሚያስ 51፡39 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
ኤርምያስ በብዛት እግዚአብሄር የሚናገረውን ቁልፍ መልእክት ለማሳየት የሚጠቀመው ነው፡፡ ኤርሚያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
የባቢሎን ሰፊው ቅጥር ወራሪዎች ፈፅሞ ያፈራርሱታል
ረጃጅም በሮችዋን በእሳት ያቃጥሉባቸዋል
ከተማዋ ለማድረግ የምትሞክረው በሙሉ በእሳት ይነዳል፡፡
የወንድ ስሞች ናቸው፡፡
ሶስት አመት ነግሶአል ይህ አራተኛው አመቱ ነው
እርሱ ስለ ባቢሎን የፃፈው
የቤት እንስሳን ያመለክታል ምክንያቱም ኤርምያስ 51፡37 ባቢሎናውያን የቀበሮ ማደሪያ እነደሆነች ይናገራል
በዙሪያዎቿ ያሉ ድንጋዮች ከውሃ በታች ይሆናሉ ባቢሎንም ከተማ መምሰሏን ቀርቶ በውሃ ትሰጥማለች
ከተማ አትሆንም
በ ኤርሚያስ51፡64 ላይ “የኤርምያስ ቃል እስከዚህ ድረስ ነው።” ብሎ ስለሚያልቅ እና በስር ያሉ ቃላቶች በሌሎች የመፅሀፍ ክፍሎች ስለሚገኙ ብዙ ምሁራን ይህ ምዕራፍ በኤርምያስ ብቻ እንዳልተፃፈ ይናገራሉ፡፡ ከዚህም ጋር በተያያዘ ኤርሚያስ እና ባሮክ እንደፃፉት ይታሰባል፡፡
ይህ የሴት ስም ነው፡፡
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡
ኤርሚያስ የሚለው ስም ይህን መፅሀፍ የፃፈው ነብዩ ኤርሚያስን ሳይሆን ሌላ ኤርሚያስ የሚባል ሰውን ነው ሚያመለክተው
“የእግዚአብሄር ፊት” የሚያመለክተው የእግዚአብሄርን ፍርድ ወይም እይታ ነው፡፡
ሴዴቅያስም ከነገስ ከስምንት አመት በአስረኛው ወር እና ወሩ ከገባ በአስረኛው ቀን
“ዘጠነኛው አመት”
በእብራውያን የቀን መቁጠሪያ አስረኛው ቀን ነው፡፡ አስረኛው ቀን በፈረንጆች ቀን አቆጣጠር ጃንዋሪ የሚባለው ወር ጋር ይጠጋል፡፡
የናቡከደነፆር ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ከበቡአት
ሴዴቅያስ ከነገሰ ጀምሮ ከ አስር አመት በላይ
አስራ አንደኛው አመት
ከተማይቱ በሰራዊቱ ተከብባ ነበር
በእብራውያን የቀን አቆጣጠር አራተኛው ወር ሲሆን ይህም በበጋ ወቅት ነው፡፡ ዘጠነኛው ቀንም እንደ አውሮፕያን አቆጣጠር ጁላይ ወር አካባቢ ይገኛል፡፡ ሴዴቅያስም ለ አስር አመት ሶስት ወር ስምንት ቀናት ነግሶ ነበር፡፡
ይህ ኢየሩሳሌም ከተማን ያመለክታል፡፡
ባቢሎናዊያን የከተማዋን ግንብ አፈራርሰው ገቡ፡፡
የንጉሱ የአትክልት ስፍራ ቅጥር እና የከተማዋ ቅጥር፡፡
ቀጥ ያለ መሬት
የከለዳዊያን ሰራዊት በሙሉ ተበተኑ፣ ሙሉ ሰራዊቱ በተለያየ አቅጣጫ ተበተኑ፡፡
ሪብላ በሃማት ክልል የምትገኝ ከተማ ነች
እንዴት እንደሚቀጣ ወሰነ
“በፊቱ ገደላቸው” ሲል አይኑ እያየ ለማለት ነው፡፡ አንባቢው ጨምሮ ሊረዳው ያለበት ነገር ሌሎችም የባቢሎን ንጉስ የሴዴቅያስን ልጆች ሲገድል እጃቸው ነበረ፡፡
የንጉሱ ሰዎች ሴዴቅያስን አይነ-ስውር አረጉት፡፡ የባቢሎን ንጉስ የሴዴቅያስን አይን ከጭንቅላቱ ማውጣቱን የሚያስረዳ ግልፅ ነገር የለም፡፡ ሌላው አንባቢው ጨምሮ ሊረዳው ያለበት ነገር ሌሎችም የባቢሎን ንጉስ የሴዴቅያስን አይን ሲያጠፋ እጃቸው ነበረ፡፡
ሴዴቅያስ እከሞተበት ቀን ድረስ
ንጉስ ናቡከደነፆር ለአስራ ስምንት አመታት አራት ወር እና ለዘጠኝ ቀን ነግሶ ነበር፡፡ በእብራውያን ቀን አቆጣጠር አምስተኛው ወር ሲሆን ወቅቱም በጋ ነው፡፡ አስረኛው ቀን ደግሞ እንደ አውሮፕያውያን ቀን አቆጣጠር በነሱ ኦውገስት ተብሎ የሚጠራው ወር መጀመሪያ አካባቢ ይገኛል፡፡
በአስራ ዘጠነኛው አመት
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
እነዚህ ስራቸው አንድን ነገር መጠበቅ ነው፡፡
እግዚአብሄርን ለማምለክ የሚጠቅሙ ውብ የሆኑ እቃዎችን የሚሰሩ ሰዎች ናቸው፡፡
ይህ የሰው ስም ነው
“በምድር ላይ የሚኖሩ ድሆች”
እግዚአብሄር የሚመለክበት የገንዳ ውሃ ነው፡፡
1 ክንድ 46 ሳንቲሜትር ርዝመት አለው፡፡ “18 ክንድ…12 ክንድ” ወይም “ወደ 8.3 ሜትር…5.5 ሜትር”
አምዶቹ ውስጣቸው ባዶ ነበሩ
የናሱ የላይኛው ክፍል
1 ክንድ 46 ሳንቲሜትር ርዝመት አለው፡፡”5 ክንድ” ወይም “2.3 ሜትር”
የወንድ ስም ናቸው (ኤርምያስ 36፡26 ተመልከት)
የከተማዋን ዋና መግቢያ በር የሚጠብቁ
ሰዎችን ለውጊያ ወሰደ
የወንድ ስም ነው(ኤርምያስ 39፡9 ተመልከት)
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡
ተራ ቁጥሮች ናቸው
የወንድ ስም ነው(ኤርምያስ 39፡9 ተመልከት)
“ሶስት ሺህ ሃያሶስት- ስምንት መቶ ሰላሳ ሁለት - ሰባት መቶ አርባ አምስት - አራት ሺህ ስድስት መቶ”
ዮአኪን ከተማረከ 36 አመታት ተቆጥረዋል
በእብራውያን ካላንደር አስራ ሁለተኛው ወር የመጨረሻው ወር ነው፡፡ ሃያምስተኛው ቀን በ ውጮቹ ማርች መሀከል ላይ ይገኛል፡፡
ይህ ሃረግ የአንድ ታሪክ መጀመሪያን ያመለክታል
በባቢሎን ከንጉስ ናቡዘረዳን ቀጥሎ ነገሰ፡፡
“ዮርማሮዴክ ዮአኪንን በመልካም ተናገረው”
“ዙፋኑን ከንጉሱ ከዮርማሮዴክ ጋር አስጠጋው”
አንባቢው ሊረዳው የሚገባው ነገር “በወህኒም ውስጥ ለብሶት የነበረውን ልብስ ለወጠለት”
ይሄ የሚያመላክተው የእየሩሳሌም ከተማ ባዶዋን መቅረቷን ነው፤ በቻዋን ከተቀመጠች ሴት ጋር ንጽጽርን ያደርጋል። “የተተወች ሆና ቀረች”
“ቀረች” የሰቆቃወ ጸሓፊ የእየሩሳሌምን ከተማ በሴት ይመስላታል።
ይህ እየሩሳሌም ያለ ከለላ እንደቀረች አድርጎ ይናገራል፤ ስጋት ውስጥ ያለች እና የተጋለጠች መበለት።
እየሩሳሌም እንደ ልዕልት የተከበረች እንደነበረች ይናገራል። “በሕዝቦች መሃከል እንደ ልእልት ነበረች።”
“ባሪያ ሆናለች” በሌላ መልኩም ሊገለፅ ይችላል። “ባሪያ ለመሆን ተገዳለች።”
ጸሃፊው እየሩሳሌምን ስሜት እንዳለው ሰው አደርጎ ይገልፃታል። ከተማዋ ሲባል ግን በውስጧ የሚኖሩ ሰዎችንም ይወክላል። “በእርሷ የሚኖሩ እጅግ ያለቅሳሉ፥ እምባቸውም በጉንጫቸው ላይ አለ።”
የሰቆቃ ድምፅ ማሰማት ማለት አንድ ሰው ጮክ ብሎ ሲያለቅስ የሚያሰማው ደምፅ ነው። “ጮክ ብላ ታለቅሳለች።”
ይህ የሚናገረው ለእየሩሳሌም ታማኝ የነበሩ አሁን ግን የከዷት የሰዎች ስብስብ እንዳለ ነው፤ እነኚህ ሰዎችም በአፍቃሪዎች እና ጓደኞች ተመስለዋል።
“በመከራና በመረገጥ ብዛት”
እዚህ ጋር ይሁዳ የሚለው የሚናገረው ስለ ነዋሪዎችዋ ነው። “የይሁዳ ሰዎች ወደ ስደት ሄደዋል።” ወይንም “ የይሁዳ ሰዎች ወደ ባዕድ ሃገር ተወስደዋል።”
እዚህ ጋር ይሁዳ በሴት ትመሰላለች። “እርሷ” የሚለው የይሁዳ ነዋሪዎችንም ያመላክታል። “ህዝቦቿ ይኖራሉ. . . ይቀመጣሉ።“
”አላረፈችም“ ወይንም ”ሁልግዜ በፍርሃት ውስጥ ነች።“
ይህ የሚናገረው የይሁዳ ሰዎች አንዲት ሴት በሚያሳደዷት እና በሚፈልጓት ሰዎች እንደምትያዝ ተያዙ የሚለውን ነው።
“ያሳድዷት የነበሩ ሁሉ ሊይዟት ቻሉ።” ወይንም “ያድናት የነበሩ ሁሉ አገኟት።”
“ጭንቅ” የሚለው ቃል በሌላ መልኩ ሲገለጥ፤ “የሚያስጨንቁአት ሁሉ ተጨንቃ አገኙአት”
ወደ ጽዮን የሚወስዱ መንገዶች ሰው እንደሚያለቅስ ያለቅሳሉ ይላል።
“እግዚአብሔር እንዲያከብሩ የነገራቸው በዓላት።”
“እርሷ” የሚለው ጽዮንን ያመላክታል። “የጽዮን ደጆች ባዶ ናቸው።”
የጽዮን ሕዝቦች ስቃይ እንደ ሴት ልጅ ስቃይ ተገልጿል። “ደናግሎችዋም ተጨነቁ እርስዋም በምሬት አለች”
“አስጨናቂዎችዋ ራስ ሆኑ ጠላቶችዋም ተከናወነላቸው፤”
ይህ የሚናገረው እግዚአብሔር ስለ ጽዮን ሕዝቦች በደል ሲል ሴት ልጅን እደሚቀጣ ጽዮንን እደቀጣ ነው። “ስለ ኃጢአትዋ ብዛት እግዚአብሔር አስጨንቆአታል”
“ተማርከው” የሚለው ቃል በግስ መልኩም ሊገለጽ ይችላል። “ሕፃናቶችዋ በአስጨናቂዎች ፊት ተማርከዋል”
ይህ የአንድ ሰውን ውበት በሚመስል መልኩ በጽዮን የነበረው ውብ ነገር ሁሉ እንደ ጠፋ ይናገራል። “ከጽዮን ሴት ልጅ ውበትዋ ሁሉ ወጥቶአል”
ይህ በዘይቤአዊ አገላለፅ የእየሩሳሌምን ስም እንደ ሴት ሲመሰል ነው።
ይህ የጽዮንን መሳፍንቶች የሚበላውን ሳር እንዳጣ ዋልያ የገልፃቸዋል። “አለቆችዋ ማሰማርያ እንደማያገኙ ዋላዎች ሆኑ”
ዋልያ መካከለኛ መጠን ያለው፤ ሳር በል፤ በሰዎች ለምግብነት የሚታደን እንስሳ ሲሆን፤ ለማየትም የሚማርክ እንስሳ ነው።
“ተዳክመው ሄዱ” ወይንም “ለመሮጥ እንኳን የበረቱ አይደሉም።
“ከሚያባርሩአቸው ፊት”
“በጭንቀትዋና በመከራዋ ወራት”
እዚህ ግር “እስራኤል” የሚለው በውስጧ የሚኖሩትን ሕዝቦች ነው። “ታስባለች” የሚለው ገላጭ ነው። “ኢየሩሳሌም . . . አሰበች”
ዋጋ ያላቸውን “ሀብት” ያመላክታል። በጭንቀትዋና በመከራዋ ወራት የነበረላትን
“በጥንት ዘመን” ይህ የሚያመላክተው እስራኤላውያን ከመማረካቸው በፊት ያለውን ነው። “ይህ መከራ ከመድረሱ በፊት”
”እጅ“ የሚለው ቃል የጠላቶችዋን መያዝ ያሳያል። “ሕዝቦቿ በጠላት እጅ በወደቁ ጊዜ፣ የረዳት ማንም አልነበረም”
ይህ የሚያመላክተው በእየሩሳሌም መፍረስ መሳለቃቸው እና መደሰታቸውን ነው።
”መፍረስ“ የሚለውን ቃል እንደ ግስ ልንጠቀመው እንችላለን። “በመፈራረሷ“ ወይንም “በሚያፈራርሷት ወቅት”
ይህ ስለእየሩሳሌም እድፈት ሲናገር ከሴት ልጅ የወር አበባዋን የምታይበትን ወቅት አንፃር ይናገረዋል። በሙሴ ሕግ መሰረት፤ የኢየሩሳሌም እድፈት ከሴት ልጅ የወር አበባ እድፈት ትይዩ ይታያል። “ኢየሩሳሌም ከባድ ኀጢአት ሠርታለች፤ ስለዚህም የረከሰች ሆናለች”
ይህ ክፍል እየሩሳሌምን በሴት ይመስላል፤ ክፍሉም እስራኤላውያንን ይወክላል። “የኢየሩሳሌም ሠዎች ከባድ ኀጢአት ሠርተዋል”
“እየረከሰች ነው” ተበሎም ሊገለፅ ይችላል።
“ዕራቍቷ” በዚህ ክፍል እየሩሳሌምን ኀፍረተ ሥጋዋ በተጋለጠባት እና በተዋረደች ሴት ይመስላታል።
በሙሴ ሕግ መሰረት፤ ሴት ልጅ የወር አበባዋን የምታይበትን ወቅት እንደ እድፈት ይታያል። ይህንንም የኢየሩሳሌም እድፈት ከሴት ልጅ የወር አበባ አንፃር ይናገረዋል። “ርኵሰቷ በቀሚሷ ላይ ታየ“
እግዚአብሔር በመንፈሳዊ መልኩ ተቀባይነት የሌለው ወይንም የተበላሸ ሰውን፤ በአካሉ እንደ ቆሸሸ የገልፀዋል።
”አወዳደቋ“ የሚለው ቃል ዘይቤአዊ ቃል ነው
ሊሆን የሚችሉት ትርጓሜዎች፤ 1)እዚህ ጋር የሰቆቃወ ጸሓፊ በቀጥታ እግዚአብሔርን ያናግራል። ወይንም 2)ኢየሩሳሌም ሰው እግዚአብሔርን እንደሚያናግር ስታወራ ተገልፃለች።
“ልብ በል”
ይህ የሚያመላክተው የጠላት ሠራዊት በጣም እንደበዛ እና እንዳየለ፤ ኢየሩሳሌምንም እንዳሸነፈ ነው። “ጠላት ድል አድርጎአልና”
ይህ ዘይቤአዊ አባባል ሲሆን፤ “ወሰደ” ወይንም “ሠረቀ”
ይህ የሚያመላክተው የከበረ ሃብቷን ነው።
“እርሷ” የሚለው እየሩሳሌምን ነው።
ይህ የተለያዩ ሌላ ህዝቦችን ያመላክታል፤ እንጂ በዛ የሚኖሩትን ሕዝቦች በሙሉ ማለቱ አይደለም።
አንተ የሚለው ቅላፄ ለእግዚአብሔር የተጠቀሰ ነው።
ይህ በአጠቃላዩ ስለ ምግብ ይናገራል። “ምግብ”
ይህ የሚያሳየው ሀብታቸውንና ንብረታቸውን ለምግብ ለውጠዋል። “የከበረ ሀብታቸውን በምግብ ይለውጣሉ”
ዋጋ ያለውን ንብረት ያመላክታል።
”በሕይወት ለመኖር“ ወይንም “ጉልበታቸውን ለመመለስ”
እዚህ ጋር እስራኤል በቀጥታ እግዚአብሔርን ታናግራለች።
ይህ በእየሩሳሌም ጎን ለሚያልፉ እና ለማይገዳቸው ሰዎች እንደ ክስ የሚቀርብ አባባል እንጂ መልስ የሚጠበቅለት ጥያቄ አይደለም “እናንተ መንገድ አላፊዎች ሁሉ፥ በእናንተ ዘንድ ምንም የለምን?”
አሁንም ኢየሩሳሌም ትናገራልች፤ የማትናገረው ግን ለእግዚአብሔር ሳይሆን በጎን ለሚያልፉ ሰዎች ነው።
እነኚህ ቃላት በትርጉም ተመሳሳይ ሲሆኑ፤ በአንድ ላይ አንባቢውን አይቶ ማንም ብዙ እንዳልተጎዳ እንዲረዳ ይጋብዛል።
አሁን እየሆነ እያለ ተደርጎም ሊገለፅ ይችላል፤ “እግዚአብሔር በእኔ ላይ እያመጣ ያለው መከራ።”
እዚህ ጋር “ቀን” የሚለው ዘይቤአዊ ገላጭ ነው።
ይሄ ዘይቤአዊ አገላለፅ ነው። “ሠማይ”
ይህ እግዚአብሔር እስራኤልን ሰውን በእሳት እንደሚቀጣ እየቀጣ እንደሆነ ያመላክታል። “ህመም ያለበትን ቅጣት ወደ ውስጥ ሰውነቴ ልኳል፤ እርሱም አጥፍቶኛል“ ወይንም “እርሱ የጥፍት ቅጣትን ወደ መሃል እስራኤል ልኳል፤ ከተማዋንም አፈራርሷታል”
እዚህ ጋር “እሳት” ህመምን ይወክላል “አጥንትም” የውስጥ ሰውነትን። “ወደ አጥንቴ ህመምን ልኳል” ወይንም “ወደ ውስጥ ሰውነቴ ህመምን ልኳል”
ይሄ የሚያመላክተው የእግዚአበሔር እስራኤልን እንደሰው ውጠመድን በማዘጋጀት መቅጣት ነው። ብዚውን ግዜ እንስሳት ለማጥመድ የሚጠቀሙበትን ዓይነት ወጥመድ።
ይሄ ዘይቤአዊ አገላለፅ ነው። “አልፎ ከመራመድ ከለከለኝ”
x
“እጅግ ጠንካራዎቹ ወታደሮች”
እስራኤልን ሊወጋ የመጣው ሰራዊት የተገለጸው አንድን ሰው ሊከሱ እና ሊኮንኑ በአንድ ላይ እንደተሰበሰቡ ሰዎች ነው። “ታላቅ ሰራዊት”
ይህ የሚናገረው የጠላት ሰራዊት የእስራኤልን ሰራዊት የማድቀቅ ያህል እንደረታ ነው። “ጕልማሶቼን ይረታ ዘንድ”
በጉብዝና ወቅታቸው ላይ ያሉ ወንዶች።
የእግዚአብሔር ቅጣት የተመሰለው፤ በመጠመቅያ ውስጥ የወይንን ጭምቂ ለማውጣት ውይንን በሚረግጥ ሰው ነው። “እግዚአብሔር በወይን መጭመቂያ ውስጥ ረገጣት”
ይህ ቅኔአዊ የእየሩሳሌም ስም አገላለፅ ሲሆን፣እዚህ ጋር በሴት ይመስላታል።
እየሩሳሌም ተሚያጽናናት እንደሌለ እና ቢኖርም ይረዳት ዘንድ በአካባቢው እንደሌለ “ነፍሴንም የሚያበረታት፤ መንፈሴን የሚያረጋጋ”
“ነፍሴንም የሚያበረታት”
ጸሓፊው እየሩሳሌምን በሦስተኛ ወገን በሴት የመስላታል። “እየሩሳሌም እጆችዋን እርዳታ ፍለጋ ዘርግታለች።
“በያዕቆብ ዙሪያ ያሉት ሰዎች” ወይንም “በያዕቆብ ዙሪያ ያሉ አሕዛብ”
እዚህ ጋር ያዕቆብ የሚለው የሚያመላክተው ከእርሱን ትውልድ ነው። “በያዕቆብ ዘር ዙሪያ ያሉት ጠላቶቻቸው ሳይሆኑ አይቀርም”
በመንፈሳዊ መልኩ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት የሌለው ወይንም ሰወነቱ እንደ ቆሸሸበት ሰው የቆሸሸ።
ይህ የሚያመላክተው እግዚአበሔር የደረገውን ነገር ሲሆን፤ ያደረገውንም የደረገው ፃድቅ ስለሆነ ነው። “እግዚአበሔር የደረገውን ከፅድቁ ተተነሳ አደረገ” ወይንም ”እግዚአበሔር ያደረገው ትክክል ነው።“
“መከራዬ” የሚለው ቃል “ሃዘን” መሚለው ሊገለፅ ይችላል። “ምን ያህል እንዳዘንኩኝ ተመልከት”
እዚህ ጋር ከእየሩሳሌም በምርኮ የተወሰዱት ሁሉ የተወከሉት “ደናግሎቼ” እና “ጐበዛዝቴ” በሚለው ነው። “አብዛኞቹ ሕዝቦቼ፤ ደናግሎቼ እና ጐበዛዝቴን ጨምሮ በምርኮ ተወሰዱ።”
ይህ የሚያመላክተው በዘመናቸው ጉብዝና ዘመናት ያሉትን ወንዶችን ነው።
“ወዳጆቼን እንዲረዱኝ ተጣራሁ” ወይንም “ውሽሞቼን ለዕርዳታ ተጣራሁ”
ይህ የሚያመላክተው መክዳታቸውን ነው። “እነርሱ ግን ከዱኝ”
“ሕይወታቸውን ለማትረፍ” ወይንም “ጉልበታቸውን ለመመለስ”
እየሩሳሌም ስለራሷ እንደሴት ሆና መናገሯን ቀጥላለች። እዚህ ጋር ድግሞ እግዚአብሔርን በቀጥታ ታዋራዋለች።
“መታወክ” የሚለው ቃል የሚያመላክተው የሚረብሽ እንቅስቃሴን ሲሆን። ይህም በቀጥታ የአንጀትን መንቀሳቀስ ለማመላከት ሳይሆን በሴት የተመሰለችው እየሩሳሌም እየተሰማት ያለውን ስሜት ለማሳየት ነው። “ውስጤን ይቆርጠኛል” ውይንም “ሆዴን ያመኛል”
በእየሩሳሌም የተመሰለችው ሰው፤ ስሜቷን ለመግለፅ ወደ “ልቧ” ታመላክታላች። “ልቤ ተሰብሯል” ወይንም “እጅጉን አዝኛለሁ”
“ሰይፍ” የሚለው የሚያመላክተው ጠላትን ነው። ”ሰይፍ ልጆቼን አጠፋ”
ሊሆን የሚችሉት ትርጉሞች 1)“በቤት ውስጥ ያሉ ሰዎች ሁሉ እየሞቱ ነው” ውይንም 2)“የሞቱት ሰዎች በቤት ውስጥ ተደርገዋል”
“ሰዎች የሥቃይ ልቅሶዬን ሰሙ” እየሩሳሌም በሴት ተመስላ መናገርዋን ቀጥላለች።
“አንተ” የሚለው የሚያመላክተው እግዚአብሔርን ነው።
“ቀን” የሚለው ዘይቤአዊ ገላጭ ሲሆን፤ የሆነ ክስተትን ያመላክታል። “ቃል እንደ ገባኧው አድርገሃል።”
እስራኤል መከራን እንደተቀበለች የእስራኤል ጠላቶችም መከርን እንዲቀበሉ የቀረበ ጥያቄ ነው። “እነርሱም እንደ እኔ ይሁኑ”
ይህ እግዚአብሔር የእስራኤል ጠላቶች ላይ ስለ ክፋታቸው እንዲፈርድ የቀረበ ጥያቄ ነው። “ወደ ፊትህ ይድረስ” የሚለው ዘይቤአዊ አገላለፅ ነው። “ያደረጉትን ክፋት ሁሉ ልብ በል” ወይንም “ስለክፋታቸው ሁሉ ፍረድባቸው።”
ይህ እግዚአብሔር የእስራኤል ሕዝቦችን እንደቀጣ ጠላቶቻቸውን እንዲቀጣ የቀረበ ጥያቄ ነው። ”በእኔ ላይ እንዳደረግኽብኝ፣በእነርሱም ላይ አድርግባቸው“
እዚህ ጋር “ልብ” የሚለው ሙሉ ሰውን ያመላክታል። “ደክምያለሁ”
እግዚአብሔር ለእየሩሳሌም ያለውን ቁጣ በጥቁር ደመና ይመስለዋል። ሊኖሩት የሚችሉት ትርጉሞች፤ 1)እግዚአብሔር በእየሩሳሌም ባሉ ሰዎች ላይ ጥፋትን እንደሚያመጣ እየዛተ ነው ወይንም 2)እግዚአብሔር ሐዝቦቹ ላይ ጥፋትን አምጥቷል
እነኚህ ለእየሩሳሌም የተሰጡ ቅኔአዊ ስሞች ሲሆኑ፤ በሴትም መስሏቸዋል።
“የእስራኤል ውበት” የሚለው እየሩሳሌምን ነው። በእስራኤል ያሉ ሰዎች በእግዚአብሔር ፊት ሞገስን እንዳጡ፤ እናም እርሱ ከመገኘቱ አውጥቶ እንደጣላቸው ይናገራል። “ከሰማይ ወደ ምድር” የሚለው የሚያሳየው በእግዚአብሔር ዘንድ ምን ያህል ሞገስን እንዳጡ ነው። “የእስራኤል ውበት የሆነችው እየሩሳሌም በእግዚአብሔር ፊት ሁሉንም ሞገስን አጥታለች” ወይንም “እየሩሳሌም ሁሉንም ሞገስዋን በእግዚአብሔር ፊት አጥታለች“
ከዚህ በፊት እግዚአብሔር እየሩሳሌምን “የእግሩ መረገጫ” ብሏት እንደሚያውቅ ሲያመላክት፣ የሚወክለውም በእነርሱ ላይ የነበረውን ሥልጣን እና እነርሱም መገዛታቸውን ነው። እግዚአብሔር የእየሩሳሌምን የእግር መረገጫነት መርሳቱን እና መሻሩን ያመላክታል። “እየሩሳሌም የእግሩ መቀመጫ ከመሆን ሽሯታል።
እግዚአብሔር እየሩሳሌምን የረሳት ያህል ችላ እንዳላት ያመላክታል። “ችላ ብሏታል” ወይንም “ትኩረት አልሰጣትም።
እዚህ ጋር ቀን የሚለው የተወሰነን የግዜ ክፍልን የሚያመላክትበት ዘይቤአዊ አገላለፅ ነው። “ቍጣውን በሚገልጽበት ግዜ . . . በቍጣውም ግዜ” ወይንም “ቁጣውን በሚያሳይበት ግዜ. . . በቁጣው ግዜ”
እግዚአብሔርን በሚባላ እንስሳ መስሎ ከተማይቷን ፈጽሞ እንዳጠፋት የሚያሳይበት መንገድ ነው። “ፈጽሞ አጥፍቷት”
እዚህ ጋር “የያዕቆብ ማደሪያዎች” የሚለው በከተማው ይኖሩ የነበሩ የእርሱን ትውልዶች ያሳያል።
ሊኖረው የሚችለው ትርጉም 1)በይሁዳ የፈራረሱ ከተሞች 2)የፈራረሱ የእየሩሳሌም ቅጥሮ ች።
ይሄ የሚናገረው እግዚአብሔር የእስራኤልን ቀንድ ሰበረ የሚለው ኋይሏን ወሰደ እንደማለት ነው። “ቀንድ” የሚለው የእንስሳን ቀንድ ነው። “የእስራኤልን ጉልበት ወሰደ”
እዚህ ጋር የእግዚአብሔር “ጠበቃ በቀኝ እጁ” የወከላል፤ “እግዚአብሄር እኛን መጠበቅ አቁሟል”
በእሳት የተቃጠለ ያህል እግዚአብሔር በቁጣው ያዕቆብን አጥፍቷል። “በእሳት እንደሚቃጠል እግዚአብሔር በቁጣው ያዕቆብን አጥፍቷል።”
“ያዕቆብ” የሚለው የእርሱ ትውልዶች የሚኖሩበት ነው። “እስራኤል”
አንድ ወታደር ቀስቱን ለመወንጨፍ መገተር ይኖርበታል፤ እናም እዚህ ጋር እግዚአብሔር እስራኤልን ለመውጋት እየተዘጋጀ እንደሆነ ይገልፃል። “እንደ ጠላት ቀስቱን ገተረ፤ ቀኝ እጁ ተዘጋጅታለች”
“የጽዮን ሴት ልጅ” የእየሩሳሌም ዘይቤያዊ ሰም ሲሆን፣ በሴትም ይመስላታል። “በጽዮን ሴት ልጅ ድንኳን” የሚለው እየሩሳሌምን እንደድንኳን ሲገልፃት ሰዎቻቸው እንደዛ እንዲሚኖሩ ያሳያል። “በእየሩሌም የሚኖሩት”
እግዚአብሔርን በሚባላ እንስሳ መስሎ ከተማይቷን ፈጽሞ እንዳጠፋት የሚያሳይበት መንገድ ነው።
እስራኤልን በሴት ይመስላታል
“ኀዘን”ና “ልቅሶ” የሚሉትን ቃላት በድርጊት መልኩ ሊገለፁ ይችላሉ። “የይሁዳ ሴት ልጆች ብዙ እንዲያዝኑ እና እንዲያለቅሱ ብዙ ብዙ አድርጓል።”
ይሄ ቅኔአዊ በሴት የተመሰለ የእየሩሳሌም ስም ነው። “ይሁዳ”
ማደርያው እንደ አትክልት ሥፍራ በቀላሉ መነቀሉን ያሳያል። እግዚአብሔር የእስራኤል ጠላቶች እንዲያጠፉት ፈቀደ። እርሱ እራሱ አይደለም ያጠፋው። “ጠላቶቻቸው ማደሪያውን በቀላሉ እንደ አትክልት ሥፍራ እንዲጠፋ ያደረገው እርሱ ነው“
ትንሽ የአትክልት እና እርሻ ሥራ መስሪያ ዕቃዎች ማስቀመጫ ወይንም የሰራተኛው መጠለያ።
እግዚአብሔር የእስራኤል ጠላቶች እንዲያጠፉት ፈቀደ። እርሱ እራሱ አይደለም ያጠፋው። “የበዓሉን ስፍራ እንዲጠፋ ያደረገው እርሱ ነው” ወይንም “የእስራኤል ጠላቶች የበዓሉን ስፍራ እንዲያጠፉት ፈቀደ”
በቀጠታ መልኩ መገለፅ ይችላል። “የጽዮን ሕዝብ በዓሉንና ሰንበቱን እንዲረሱ አደረጋቸው”
“በእነርሱ ላይ እጅጉን ስለተቆጣ”
ለጠላት የሚለው ወደ ጠላትእጅ ታልፎ መሰጠትን የመላክታል። “እግዚአብሔር ጠላቶቻቸው የቤተመንግስቶቿን ቅጥር እንዲይዙ ፈቅዷል”
“እሷ” የሚለው የሚናገረው ሰል ማደሪያው ወይንም ስለ እየሩሳሌም ነው። 1)“የማደሪያው ቅጥሮች” ወይንም 2) “የእየሩሳሌም ቤተመንግስቶች ቅጥር” “ቅጥር” የሚለው ቃል ለሙሉ ሕንፃው ምትክ ሲሆን ሕንፃው ደግሞ ለሙሉ እየሩሳሌም።
ይሄ ምፀታዊ የእስራኤል ደስታ፣ በዓል ማክበር እና የባቢሎናውያን የድል ጩኧት ንፅፅር ነው። “በእግዚአብሔር ቤት ድምጻቸውን ከፍ አደረጉ፤ እስራኤላውያኑ በበዓላቸው ያደርጉት እንደነበረ”
ይህ ዘይቤአዊ አገላለፅ ነው። “ባማየል ጮኧ”
እግዚአብሔር የእየሩሳሌም ጠላቶች ቅጥሮቿን እንዲያፈርሱ መረጠ። እርሱ እራሱ ግን አላጠፋትም።
ይህ በቅኔአዊ አገላለፅ የእየሩሳሌምን ስም እንደ ሴት ሲመሰል ነው።
ከማጥፋቱ በፊት ቅጥሯን ምን ያህል እንደ ሚያፈርሰው ለማወቅ እንደሚለካ ሰው ይናገራል። “ቅጥሯን እንደለካ ሰው”
ያለ ሁለት አሉታዊ አገላለፅ ለዘገብም ይችላል። ብሎም እግዚአብሔር የተመሰለው በእጆቹ ነው። “በእጆቹ ቅጥሮቿን አፍርሷል” ወይንም “ቅጥሮቿን አፍርሷል”
ምሽጎቿና ቅጥሮቿ በሰው ተመስለው፣ እንዳለቀሱ እና እንደሞቱ አድርጎ ይናገራል። “ምሽጎችና ቅጥሮቿን ስላጠፋ፤ አልቅሰው እንደደከሙ ሰዎች ሆነዋል“
ጥንታዊ ከተሞች ከአጥቂዎች የሚለይ ዋና “ቅጥር” ነበራቸው በውጪም በኩል ከ ቅጥሩ የሚከለክል ምሽግ።
ይሄ ቅኔአዊ የእየሩሳሌም ስም ሲሆን ፣ እዚህ ጋር በሴት ይመስላታል።
ብዙ ግዜ ሰዎች በመንገድ ዳር የሚቀመጡት ሃዘን ላይ ሲሆኑ ነው። “አዝነው በጸጥታ መንገድ ላይ ተቀምጠዋል”
ይሄ የማልቀስ እና የማዘን ምልክት ነው። “ሃዘናቸውን ለማሳየት በራሳቸው ላይ ዐመድ ነስንሰው እና ማቅ ለብሰው”
ይሄ የማዘን ምልክት ነው። “በአዘኔታ አንገታቸውን ወደ መሬት አቀርቅረው”
ይሄ ዘይኔአዊ አገላለፅ ነው። “ማልቀስ እስከማልችል ድረስ አለቀስኩ”
“መታወክ” ማለት በኋይል መንቀሳቀስ ማለት ነው፤ ብዙውን ግዜ በክብ መሽከርከር ነው። አንጀቱ የእውነትም ተሽከርክሯል ማለት አይደለም ነገርግን ጸሓፊ የተሰማው ስሜት ነው። “ ”ጎኔን አመመኝ” ወይንም “ሆዴን አመመኝ”
ጸሓፊው በውስጥ ሰውነቱ የተሰማውን ሃዘን፤ የውስጥ ክፍሎቹ መሬት ላይ የተዘረገፉበት ያህል እንደሆነ ይናገራል። “መላ ሰውኔቴ ሃዘን ላይ ነው”
ይሄ ቅኔአዊ የእየሩሳሌም ስም ሲሆን ፣ እዚህ ጋር በሴት ይመስላታል።
ይሄ መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ ዓይነት ሲሆን፤ የሚበላን መፈለግ ላይ ያተኩራል። ልጆቹ ለእናታቸው ምግብ እንደሚፈልጉ እየተናገሩ ነው። እህልና የወይን ጠጅ የ ሚለው የ ሚያሳየው ምግብ እና መጠጥን ነው። ጥያቄው በሌላ መልኩ ሊጻፍ ይችላል። “የምንበላውን እና የ ምንጠጣውን ስጡን”
ከረሃብ የተነሳ ሕፃናቱ እንደቆሰለ ሰው ዝለዋል።
የሕፃናቶቹን መሞት እንደሚፈስ ፈሳሽ ይመስለዋል። “በእናታቸው እጅ ቀስ ብለው ይሞታሉ”
እየሩሳሌምን ለመርዳት ምን ማድረግ እንዳለበት እንዳላወቀ ለማስታወቅ የሚጠይቀው ጥያቄ ነው እንጂ መልስ የሚጠይቅበት ጥያቄ አይደለም። ጥያቄ ባልሆነ መልኩ ሊጻፍም ይችላል፤ “ልለው የምችለው ነገር የለም. . . እየሩሳሌም”
ይሄ ቅኔ አዊ የእየሩሳሌም ስም ሲሆን ፣ እዚህ ጋር በሴት ይመስላታል። “ጽዮን” ሌላው የእስራኤል ስም ነው
እየሩሳሌምን ለማጽናናት ምን ማድረግ እንዳለበት እንዳላወቀ ለማስታወቅ የሚጠይቀው ጥያቄ ነው እንጂ መልስ የሚጠይቅበት ጥያቄ አይደለም። ጥያቄ ባልሆነ መልኩ ሊጻፍም ይችላል፤ “ላወዳድርሽ የምችለው ነገር የለም. . . ጽዮን ሆይ”
ባህር ታላቅ እንደ ሆነ የእየሩሳሌምም ስብራት እና ሰቆቃ እንዲሁ ነው። “ጉዳትሽ እንደ ባህር ታላቅ ነው”
“ማን ይፈውስሻል” ቀድሞ እንደነበረው ሊመልሳት የሚችል ማንም እንደ ሌለ ለመግለጽ የተጠቀመበት መንገድ ነው እንጂ መልስ የሚጠብቅ ጥያቄ አይደለም። በሌላ መልኩም ሊጻፍ ይችላል፤ “ማንም ሊፈውስሽ አይችልም” ወይንም “ማንም ሊመልስሽ አይችልም”
“ምርኮኛነትሽን ለማስቀረት፣ ኀጢአትሽን አይገልጡም”። “ምርኮሽን” ይሚለው የሰውን ሃብት እና ብልፅግና ያሳያል።
አይተውልሻል የሚለው ”ተናግረዋል“ በሚለው ሊገለጽ ይችላል። “ከንቱና የማይረባ ነገርንም ተናግረውልሻል”
ሌሎችን ለመስደብ እና እነርሱ ላይ ለማሾፍ የሚደረጉ ድርጊቶች ናቸው። “እጃቸውን እያጨበጨቡ. . . እያፏጩ እና ራሳቸውንም ያነቃንቃሉ”
ይሄ ቅኔአዊ የእየሩሳሌም ስም ሲሆን ፣ እዚህ ጋር በሴት ይመስላታል።
ይሄ ምላሽ የማይጠብቀው ጥያቄ የፌዝ ንግግር ነው። ጥያቄ ባልሆነ መልኩ ሊጻፍ ይችላል። ““የውበት ፍጻሜ” እና “የምድር ሁሉ ደስታ” የተባለችው ከተማ ውበትም ድስታም የለባትም።
በፍፁም ውብ
ይሄ የሰውን ቁጣ እና በሌላው ላይ ማፌዝን ነው የሚያሳየው።
እንስሳ ምግቡን እንደሚውጥ እየሩሳሌምን አጥፍተናታል። “እየሩሳሌምን ሙሉ ለሙሉ አጥፍተናታል”
ይህ ዘይቤአዊ አገላለጽ ነው። “ሲፈፀም ለማየት እጅግ ጓጉተን ነበር”
“አፈረሰ”
ጠላት ስላሸነፈሽ ተደሰተብሽ ለማለት ነው። “አንቺን በማሸነፍ መደሰት”
“ቀንድ” (የእንስሳ)የሚያሳየው ጥንካሬን ነው። “የጠላቶቻችንን ጉልበት ጨመርህ”
የሰውን የውስጥ ማንነትን ለመወከል ነው “ልብ” ያለው። ሊንረው ይሚችለው ትርጉም 1)የእየሩሳሌም ሠዎች፤ “የእየሩሳሌም ሠዎች ከውስጥ ማንነታቸው ወደ ጌታ ጮኍ” ወይንም 2)ቅጥሩን በሰው ይወክለዋል፤ “ቅጥሮቻችሁ፣ ከውስጥ ማንነታቸው ወደ እግዚአብሔር ይጮሃሉ”
ጸሓፊው ስለ እየሩሳሌም ቅጥር መናገር ፈልጓል። ቅጥርሽ ብሎ የሚናገረውን የእየሩሳሌም ሠዎ ች እንዲናገሩ የ ሚፈልገውን ነው። “እናንተ የጽዮን ሴት ልጅ ቅጥር” የሚለው በቀጥታ ለ“ቅጥሯ” ሲሆን ሌላው ግን ለሠዎቹ የተነገረ ነው።
ይሄ ቅኔአዊ የእየሩሳሌም ስም ሲሆን ፣ እዚህ ጋር በሴት ይመስላታል።
ሠዎቹ እጅግ ስላለቀሱ እምባቸው እንደ ወራጅ ውሃ ነው። “እጅግ ብዙ ብዙ አለቀሱ”
ሁለቱ ተቃራኒ የግዜ መለክያዎች የተገለጹት ሁል ግዜ ለማለት ነው። “ሁል ግዜ”
“ለራስሽ ዕረፍትን አትስጪ፣ ዐይኖችሽ ከማንባት አያቋርጡ ”
“በሌሊቱ ብዙውን ግዜ” ይሄ የሚያመላክተው ጠባቂ በሚመጣበት የትያውም ግዜ።
“ልብሽን እንደ ውኃ አፍስሺ” የሚለው ዘይቤአዊ አገላለጽ ነው። የእግዚአብሔርን መገኘት ለመግለፅ በፊት ይገለፃል። “በውስጥ ሰውነታችሁ የሚሰማችሁን ለእግዚአብሔር ንገሩት”
x
ስለ ልጆ ች እየተናገረ ሲሆን ከእናታቸው ማህፀን እንደወጣ ፍሬ ይመስላቸዋል። “የወለዷቸውን ሕፃናት” ወይንም “የራሳቸውን ልጅ”
ይሄ ጥያቄ ምላሽን የሚጠብቅ ጥያቄ ሳይሆን፤ ካህናት እና ነብያት ሊገደሉ እንደማይገባ ለማስረገጥ ነው። በሌላ መልኩ ሲፃፍ “ካህናቱ እና ነብያቱ በእግዚአብሔር ማደሪያ ሊገደሉ አይገባም”
በቀጥታ መልኩ ሲፃፍ “ጠላቶቻችን ካህናቱን እና ነብያቱ ሊገድሉ ይገባልን?”
እዚህ ጋር የሚናገረው ስለ ሞቱ ሰዎች እንደሆነ ያመላክትል። “የብላቴኖች እና ሽማግሌዎች ሬሳ በመንገዶች ላይ ተጋድሟል”
ይሄ ክፍል የሚናገረው ስለ ሰዎች ነው። ሁለቱ ተቃራኒ የእድሜ ክልል የተጠቀሱት ሁሉንም ሰዎ ች ለመወከል ነው። “ወጣቱም ሽማግሌውም” ወይንም “በሁሉም የ ዕድሜ ክልል ያሉ ሰዎች”
ሰይፍ የሚለው የሚወክለው ጠላቶቹን ነው። የተገደሉትም በጠላቶቻቸው ነው። “ደናግሎቼና ጐበዛዝቴ በጠላቶቻቸው ተገድለዋል”ወይንም “ጠላቶቼ ደናግሎቼን እና ጐበዛዝቴን ገድለዋቸዋል”
እግዚአብሔር እራሱ የገደላቸው ያህል ሰዎቹ እንዲገደሉ መፍቀዱን ይናገራል። “እንዲገደሉ ፈቀድክ” ወይንም “ይሄ እንዲፈጠር ፈቀድክ”
“ሊቡሉ እንደሚመጡ” ይቡሉ ዘንድ እንደሚመጠ እግዚአብሔር እንዴት ጠላቶቹን እንደጠራ።
ጸሓፊው የሚፈራቸው ሰዎች “የሚያስፈራሩኝ” በሚል ተገልጿል። “የፈራኋቸው አጥቂዎቼ”
ዘይቤአዊ አገላለጽ ነው። “በሁሉም አቅጣጫ”
“ቀን” የሚለው በዘይቤአዊ አገላለጽ የተጻፈ ሲሆን የተወሰነ ግዜን የወክላል። “በእግዚአብሔር በቍጣው በተገለጠ ግዜ”
“ያየ” ልምድ ያለውን ያሳል። “መከራን የተለማመደ” ወይንም “የተጎዳ”
“በትር ስር” የሚለው በበትር መመታትን ያሳያል። የእግዚአብሔርን ቅጣት በእርሱ በትር እንደመመታት ይተካዋል። “እግዚአብሔር እጅግ ስለተቆጣ በበትር መጥቶኛል” ወይንም “እግዚአብሔር እጅግ ስለተቆጣ በኋይል ቀጣኝ”
“ከእርሱ እንደሄድ አደረገኝ”
“ጨለማ” የሚለው የሚወክለው መከራን ነው። “በብርሃን ሳይሆ ን በጨለማ እንደሚሄድ ሰው ያለ ምንም ተስፋ እጅጉን እንድጎዳ አደረገ”
“እጁን በላዬ ላይ መለሰ” የሚለው እርሱን ማጥቃትን ይወክላል። ጸሓፊው እግዚአብሔር መጠፎ ነገርን እንዲደርስበት መፍቀዱን እንዳጠቃው አድርጎ ይናገራል። “አጥቅቶኛል” ወይንም “ሰውን እንደሚያጠቃ ብዙ መጥፎ ነገሮች እንዲደርስብኝ አድርጎኛል”
ሊሆን የሚችሉት ትርጉሞች፤ 1)ከመደብደብ የተነሳ የሚሆን ነገር ነው ወይንም 2)እግዚአብሔር እርሱን የቀጣበት ሌላ መንገድ ነው።
የቅጥር ሥራ የሚለው ቅጥር ያላቸው ከተማዎች ላይ ተንጠላጠሎ ለመውረር እንዲያስችላቸው የሚሰሩት ነው።
ሊሆን የሚችሉት ትርጉሞች፤ 1)ጸሓፊው እግዚአብሔር በከተማ ላይ መጣፎ ነገር ላማድረስ እንደሚቀጥር ክፋት እንዲደርስበት እንዳደረገ ይናገራል። “ጠላት በከተማ ላይ ጥቃትን ለማድረስ እንደ ሚቀጥርእግዚአብሔር አጠቃኝ” ወይንም 2)ጸሓፊው እግዚኧብሔር ጠላት እየሩሳሌምን እንደሚወር እንደፈቀደ እግዚአብሔር አጠቃኝ ለማለት ነው። “ጠላት በዙሪያዬ ቅጥርን እንዲሰራ እግዚአብሔር አደረገ”
እግዚአብሔር ምሬትና ድካምን እዲለማመዱ ፈቅዷል። “ምሬትና ድካምን እድለማመድ አድርጓል” ወይንም “መከራን እና ብዙ ችግር እንዲደርስብኝ አድርጓል”
“ምሬት” የሚለው መከራን ያሳያል።
“ጨለማ” የሚለው የሚናገረው ስለ መከራ ነው። ጸሓፊው የደረሰበትን መከራ መጠን ለመግለፅ ቀድሞ የሞቱ ሰዎች ከተለማመዱት ድቅድቅ ጨለማ ጋር ያወዳድረዋል። “እንዲደርስብኝ ያደረገው መከራ በመቃብር ውስጥ እንዳለ ጨለማ ነው” ወይንም “ ቀድማውንም የሞቱ ሰዎች ያሉበት ጨለማ ውስጥ ያለው ያህል እጅጉን መከራ ያደርስብኛል”
ይሄ ከእስር ቤት ማምለጥ እንዳቃተው ሰው ቀጣይነት ያለውን መከራ መቀበልን ያሳያል። ጸሓፊው መከራውን ማስቆም አልቻለም። “መከራዬ ቀጥሏል፤ በዙሪያዬ ቅጥርን የሰራ፣ ከባድ ሰንሰለትን ያደረገንኝ ያህል ነው፤ ማምለጥ ተስኖኛል”
ጸሓፊው እግዚአብሔር ጸሎቱን ጆሮውን ደፍኖ አልሰማም እንዳለው ያህል እንደማይሰማው ይናገራል። “ጸሎቴን አልሰማም ይላል”
ጸሓፊው ስለ እግዚአብሔር የሚናገረው ከመከራው እንዳያመልጥ መንገዱን እንደዘጋ ነው። “መንገዴን እደዘጋ ነው”
“የተጠረቡ ድንጋዮች” አንድ ላይ አድርገው ሕንፃን ለመገንባት ሰዎች ድንጋይን ይጠርባሉ።
የተጣመሙ መንገዶች ሠዎችን ወደ ሚፈልጉበት ቦታ አያደርሱም። እዚህ ጋር መከራን ለማምለጥ የሚሆን መንገድን ይወክላሉ። “መንገዴን እንዳጣመመ ነው” ወይንም “መከራዬ እንዲያቆም ለማድረግ ሞክሪያከሁ፤ ነገር ግን ለማምለጥ የሚሞክርን ሰው መንገድ እንደሚያጣምም እግዚአብሔር ከለከለኝ”
ጸሃፊው እግዚአብሔር ክፋት እንዲሆንበት ሊያደርግ፤ አውሬ ለአደን እንደሚያደፍጥ ተዘጋጅቶ እየጠበቀ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል።
ሊኖረው የሚችለው ትርጉም 1)“ከመንገድ አወጣኝ” ወይንም 2) “መንገዴ በተሳሳተ መታጠፍያ እንዲታጠፍ አደረክ”
“ተስፋ ቢስ አደረገኝ” ወይንም “ምንም እርዳታን እንናገኝ አልፈቀደም”
አንድ ወታደር ቀስቱን ለመወንጨፍ መገተር ይኖርበታል፤ እናም እዚህ ጋር እግዚአብሔር እስራኤልን ለመውጋት እየተዘጋጀ እንደሆነ ይገልፃል። “እግዚአብሔር ቀስቱን ገተረ፤ ለማጥቃት እጁ ተዘጋጅታለች”
ጸሓፊው የተሰማውን የውስጥ ኋዘን ለመግለፅ እግዚአብሄር ኩላሊቱን በቀስት እንደወጋ ያህል ይገልጸዋል። “ሓዘኔ ታላቅ ነው፤ ኩላሊቴ በቀስት እንደተወጋ ያህል ነው”
ኩላሊት የሚያሳየው የሰውን ስሜት ነው። ትርጓሜውም “በጥልቅ ሰውኔቴ ውስጥ” ወይንም “ልቤ”
ከኋላ የሚታጠቁት ፍላፃ ማስቀመጫ ቦርሳ
“ሁሉ” የሚለው አብዛኛውን ያመላክታል። “ለአብዛኛው ሰው ማላገጫ” ወይንም “ሁሉም ሰው የሚያሾፍበት”
ብዙ ሰዎች የሚያሾፉበት ሰው
እዚህ ጋር “ምሬት” የሚለው መከራ መቀበልን ይወክላል። ጸሓፊውን የሚያጠግብ ነገር የሆነ ያህል ድረስ። “እጅግ በጣም መከራን እንዲደርስብኝ አድርጓል ”
ከአበባ እና የተወሰነ አትክልት የሚሰራ መራራ መጠጥ ነው። የሄንን መጠጥ መጠጣት መከራ መቀበልን ያመላክታል። “በጣም መራራ ነገርን እንድጠጣ እንዳስገደደኝ ያህል ነው”
ሊኖረው የሚችለው ትርጉም 1)ድንጋይ እዲያኝክ ያደረገው እስኪመስለው ያህል እግዚአብሔር እንዳዋረደው። “አዋርዶኛል፤ ሌላን ሰው ድንጋይ እንዲበላ እንዳደረገ ሰው” ወይንም 2) ጸሓፊው እግዚአብሔር ፊቱን ከመሬት ጋር አጣብቆ እንዳዋረደው አድርጎ ነው የገለጸው። ““አዋርዶኛል፤ የሌላን ሰው ፊትን ከመሬት ጋር እንዳጣበቀ ሰው””
ጸሓፊው እግዚአብሔር ወደ ትቢያ ውስጥ እንደገፋው እና እንዳዋረደው አድርጎ ይናገራል።
ሊዋጋው የማይችለው ነገር ከመሆኑ የተነሳ እራሱን ሊያሳንስበት የሚችለው ትንሹ ደረጃ ለማለት ነው።
ሊኖረው የሚችለው ትርጉም 1)የጸሓፊው ልምምድ ሰላማዊ አይደሉም “በሕይወቴ ሰላም የለኝም” ወይንም ጸሓፊው ሰላም አይሰማውም “በነፍሴ ሰላም አይሰማኝም”
ጸኋፊው መከራን መቋቋም ስለሚያስችለው ኋይሉ ይናገራል፤ ብሎም በእግዚአብሔር ላይ ስላለው ተስፋ ሊናገር ሕይወት እንዳላቸው እና አሁን እንደሞቱ ነገሮች አድርጎ ይናገራል። “ከዚህ በላይ መከራን መቀበል እና በእግዚአብሔር እንደሚረዳው ተስፋ ማድረግን እንዳቃተው”
አንዳንድ ቅጂዎች “ክብሬ” ወይንም “ተድላዬ”
እሬት የሚለው ከተወሰነ ተክል የሚነኝ ውስጡ መራራ ሰሳች የሚነኝ። “እሬትን” እና “ሐሞት” የሚሉት በአንድ ላይ መከራን ይወክላሉ።
ጸሓፊው ስለ ጥልቅ ኋዘኑ እና ምስቅልቅሉ፤ አንገቱን እንዳቀረረ ሆኖ ይናገራል። “ደብሮኛል” ወይንም “ተስፋ ቆርጫለሁ”
ሆን ብሎ ስለአንድ ነገር ማሰብን ያሳያል። “ይህን” የሚለው ጸሓፊው በመቀጠል ሊናገር ስለሚያስብበት ነገር ነው። “ስለዚህ ነገር ላስብ ወሰንኩኝ” ወይንም “ይህንን አስታውሳለሁ”
“ተስፋ አደርጋለሁ”
“ታላቅ ፍቅር” የሚለው “ባታማኝነት መውደድ” በሚለው ሊገላጽ ይችላል። “እግዚአብሔር ህዝቡን በታማኝነት መውደዱን አያቆምም”
“ርኅራኄው” የሚለው ቃል “ግድ ማለት” በሚለው ሊተረጎም ይችላል። “መከራን ለሚቀበሉ ግድ መሰኘትን አያቆምም”
“ነው” ይሚለው የእግዚአብሔርን “ታላቅ ፍቅር” እና “ርኅራኄ” ነው። አዲስ ነው ማለቱ እግዚአብሔር እነርሱን ማድረግ አ ለማቆሙን ያሳያል።
“የአንተ” የሚለው እግዚአብሔርን ነው።
እግዚአብሔር ለሁሉም የ እስራኤል ነገድ መሬትን ሲሰጥ “ዕድል ፈንታ” ነው ነበር ያለው። የሚያስፈልገው ዕድል ፈንታ እግዚአብሔር እንደሆነ ነው ስለ እግዚአብሔር የሚናገረው። “እግዚአብሔር ከእኔ ጋር ስለሆነ፤ የሚያስፈልገኝ ሁሉ አለኝ ”
ሊኖረው የሚችለው ትርጉም:1)“በእሩሱ ላይ የሚደገፉ ሁሉ” ወይንም 2)“እርሱ የሆነ ነገርን እስከሚያደርግ ድረስ የሚጠብቅ”
“መፈለግ” የሚለው ሊኖረው የሚችለው ትርጉም:1)እግዚአብሔርን ዕርዳታ መጠየቅ 2)እግዚአብሔርን ለማወቅ መፈለግ
ቀንበር የሚለው የሚያመላክተው መከራን ነው። “በወጣትነት” የሚለው ልጅነትን ያመላክታል። “በልጅነት ግዜው የደረሰበት መከራ
“ዝም ብሎ” የሚለው አለመናገርን ያመላክታል። እዚህ ጋር አለማጉረምረምን ለማለት ነው። “ያለመናገር በቻውን ይቀመጥ” ወይንም “ሳያጉረመርም ብቻውን ይቀመጥ”
“ቀንበሩ ሲጫንበት” ቀንበር የሚለው የሚያመላክተው መከራን ነው። “መከራን ሲቀበል”
ፊትን በዐቧራ መቅበር አንገትን ወደ ምድር ማቀርቀርን ያመላክታል። “እዛው ፊቱን ወደ መሬት አዘቅዝቆ ይቆይ”
በውስጥ ታዋቂነት “እርሱ” የሚለው መከራን የሚቀበል ወይንም እግዚአብሔርን የሚጠባበቅ ማንንም ነው። “ጉንጩን ይስጥ” የሚለው የሚወክለው ሰው ጉንጩን እንዲመታ መስጠትን ነው። “ፊቱን እንዲመቱት ለሰዎች ይፍቀድ”
ጸሓፊው የሚናገረው በውስጡ እንደ ውሃ ውርደትን ሊሞላ እንደሚችል ዕቃ ነው። በውርደት መሞላት ማለት በጣም መዋረድ ማለት ነው። ማስተላለፍ የፈለገው በዚህ ግዜ መታገስ እንዳለበት ነው። “ብዙ ይዘለፍ” ወይንም “ሰዎች ሲያዋርዱት ይታገስ”
“እግዚአብሔር ሰዎች መከራ እንዲደርስባቸው በያረግም” ወይንም “ሰዎችን ቢቀጣም”
“በእነርሱ ላይ ርህራሄ ይኖረዋል”
“ሆን ብሎ” የሚለው ፍላጎትን እና እርካታን ያመላክታል፤ “በሰዎች ላይ መከራን በማምጣት ደስ አይለውም” ወይንም “ሰዎችን በመቅጣት እርካታን አያገኝም”
ይሄ በአጠቃላይ ስለ ሰዎች ይናገራል። “ሰዎች” “የሰው ልጆች”
“ሰዎች ሲደቁ…የሰውን ፍትህ ሲለነፍግ… ፍትህ ሲለነፍጉ”
እዚህ ጋር “በእግር ሲረገጡ” የሚለው ሰዎችን ማንገላታትን እና ማጉላላትን ያሳያል። “ማንገላታት” ወይንም “ማጉላላት”
ይሄ ሰው የሚገባውን ነገር መንፈግን ያመላክታል። “የሰውን መብት ምከልከል” ወይንም “ሰው የሞ ገባውን ነገር እንዳያገኝ መከልከል”
“በልዑል ፊት” አንድን ነገር ማድረግ የሚወክለው እግዚአብሔር እያየ ማለት ነው። ““በልዑል እያየ እንደሆነ እያወቅሁ”
“ፍትሕ ሲጓደል” ማለት ፍትኋዊ ነገርን አለማድረግ ማለት ነው። “አንድን ሰው በህግ ፊት በስህተት መዳኘት ማለት ነው” ወይንም “በዳኛ ፊት የሚቀርብን ሰው ፍርድ እንዳያገኝ ማድረግ ማለት ነው”
ጸሓፊው ምላሽ የማይሰጠውን ጥያቄ የሚጠቀመው እግዚብሔር እንዲሆን የተናገረው ነገር ብቻ እንደሚሆን ነው። “ማንም ተናግሮ አልሆነም፤ እግኤአብሔር ካላለው በስተቀር” ወይንም “እግዚአብሔር ካላዘዘው በስተቀር ሰው ስላለው የሆነ ነገር የለም”
“ወደ እግዚአብሔርም እንመለስ” የሚለው የሚወክለው ለእርሱ መገዛትን ነው። “እንደገና ለእግዚአብሔር እንገዛ”
“እጅን ወደ ሰማይ ከፍ ማድረግ” የሚያሳየው ከልብ መጸለይን ነው። ለእስራኤላውያን እጅን ወደላይ ከፍ አድርጎ መጸለይ ልማድ ነበረ። “እጃችንን ወደ ላይ ከፍ አድርገን ከልባችን እንጸልይ” ወይንም “ወደላይ ከፍ ባለ እጅ ከልባችን እንጸልይ”
ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ቃላት ሲሆኑ፤ “ማመጽ” እና “ኋጥያት” መስራት ሁለቱም እግዚአብሔር ላይ ማመጽ እንደሆኑ ያሳያል።
እዚህ ጋር ቁጣን እግዚአብሔር የሚደርበው ልብስ አድርጎ ይናገረዋል። ብዙውን ግዜ በዕብራይስጥ ስሜት እንደ ልብስ ይገለፃል። “እጅግ በጣም ተናደሃል”
“ብዙዎቻችንን ገደልኧን”
“ርኅራኄ” የሚለው የሚያሳየው ማዘንን ነው። “አላዘንክልንም”
ይሄ የሚያመላክተው እግዚአብሄር ላለመስማት እንደወሰነ ነው። “ጸሎታችንን አልሰማም አልክ፤ ጸሎታችንም አንተ ጋር እንዳይደርስ በዙሪያህ ደመናን ሸፈንክ”
ሊኖረው የሚችለው ትርጉም 1)እግዚአብሔር እስራእኤላውያን በአሕዝብ ዘንድ ዋጋ ቢስ እንዲባሉ አደረክ። “አሕዛብ እንደ አተላ እና ቆሻሻ እንዲታሰቡ አደረክ” ወይንም 2) እግዚአብሔር ሕዝቡን በአሕዛብ መሃከል እንዲኖሩ ማድረጉ እንደ ቆሻሻ መጣል ነው። “እንደቆሻሻ በአሕዛብ መሃከል ጣልከን”
“ችግር” እና “”ሽብር” ፥ “ጥፋት” እና “በመፈራረስ” የሚሉት በድርጊት መልኩ ሊገለፅ ይችላል። “እየተሸበርን ነው፤ ተጠምደናል እና እየፈረስን እና እየጠፋን ነው” ወይንም “ተሸብረናል ተጠምደናል። በአጠቃላይም ልንጠፋ ነው”
ይሄ የሚያመላክተው ወደ ጉድጓድ መውደቅን ያመላክታል። በሁሉም መልኩ መጠመድን ያመላክታል።
“በእኛ ላይ የሆነው”
ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ቃላት ሲሆኑ፤ የእየሩሳሌምን መፍረስ ያመላክታሉ። “የሙሉ ለሙሉ ጥፋት”
ጸሓፊው የተሰማውን ሃዘን እና ያለቀሰውን በማጋነን፤ እንደጎርፍ የሚያክል ለቅሶ እንዳለቀሰ ይገልጻል። “ውሃ በወንዝ እንደሚፈስ እምባዬ ከዓይኖቼ ይፈሳል”
በቀጠታ መልኩ መገለፅ ይችላል። “ጠላቶቼ ሕዝቤን አጠፋ”
ሁለቱም ቃላት ትርጉማቸው አንድ ዓይነት ነው። ጸሓፊው ማልቀሱን እንደቀጠለ እና ዓይኑን በማልቀስ ዕረፍት ባጣ ሰው ይወክለዋል። “ያለ ማቆም”
ጸሓፊው እግዚአብሔር ቢያይ በሎ ምን ተስፋ እንደሚያደርግ በግልፅ ጽፏል። “እግዚአብሔር ከላይ፣ ከሰማይ ሕዝቡ ላይ የደረሰውን እስኪያይ ድረስ”
ማየቴ የሚለው የሚወክለው የሚያየውን ነገር ነው። “የማየው ነገር ነፍሴን አስጨነቃት”
የከተማው ሴት ልጆች መከራን እየተቀበሉ መሆኑ ግልጽ ነው። “የከተማዬ ሴት ልጆ ች መከራን እየተቀበሉ ስለሆነ” ወይንም “የከተማዬ ሴት ልጆች መከራን ሲቀበሉ ስለማይ”
ሊኖረው የሚችለው ትርጉም 1)የእየሩሳሌም ሴቶች ወይንም 2)በእየሩሳሌም የሚኖሩ ሁሉ
ጸሓፊው ሰዎች የሚያድኑትን እንስሳ ሉገድሉ እንደሚፈልጉ እርሱንም እንደ ሚፈልጉት ይናገራል። በቀጥታ መልኩ “የሚያድኑትን ወፍ እንደ ሚፈልጉ ጠላቶቼ ሊገድሉኝ ፈለጉኝ”
“ወደ ጉድጓድ ወረወሩኝ” ወይንም “ወደ ጉድጓድ ጣሉኝ”
ሊኖረው የሚችለው ትርጉም 1)“ወደ እኔ ድንጋይን ወረወሩ” ወይንም 2)“ጉድጓዱን በድንጋይ ሸፈኑ”
“በጉድጓዱ ያለው ውሃ ከአናቴ በላይ ወጣ”
“ጠፍቻለሁ” የሚለው መገደልን ይወክላል። በጣም ቶሎ መሞትን ያሳያል “ልሞት ነው”
የእግዚአብሐር ስም ማለት ባህሪውን ይወክላል። “ስም መጥራት” የሚለው የእግዚአብሔርን ባህሪ ማመንን እና መጣራትን የመላክታል።
ሊኖረው የሚችለው ትርጉም 1)ጸሓፊው የተወረወረበትን ጉድጓድ ያመላክታል “ከተወረወርኩበት ጉድጓድ ስር” ወይንም 2)ጸሓፊው በቅርብ እንዳይሞት ስለፈራ፤ ከሞቱ ሰዎች ጋር እንደሆነ አድርጎ ይናገራል “ከሙታን መሃከል”
“ልመና” የሚለው የተናገረውን ነገር ያሳያል። “ያልኩትን ሰማህ”
“ጆሮህን መከልከል” የሚለው ለመስማት አለመፈለግን ያመላክታል። “አልሰማም አትበል”
ብዙውን ግዜ ሰዎች ሊረዱት የሚፈልጉትን ሰው ይቀርባሉ። “ቀረበኝ” የሚለው መርዳትን ያመለክታል “ረዳኸኝ”
እግዚአብሔር በፍርድ ፊት እንዳይሞት እንደተሟገተለት፤ ጸሓፊው እግዚአብሔር ጠላቶቹ እንዳይገሉት እንዳደረገ ይናገራል። “ሕይወቴን ከጠላቶቼ አዳንካት። በፍርድ ፊት እንደተሟገትክልኝ ነው”
“ተሟገትክልኝ” የሚለው እርሱን ወክሎ እንደተከራከረለት ይናገራል። “ለእኔ ስትል ጉዳዬን ተከራከልክ”
እዚህ ጋር እግዚአብሔር ጠበቃ መሆኑ ይቀርና ዳኛ ይሆናል። እግዚአብሔር ለእርሱ እንዲፈርድለት እየጠየቀ እንደሆነ ያስታውቃል። “ስለ እኔ ውሳኔን ወስን፤ እናም ትክክል እንደሆንኩኝ ለጠላቶቼ አስታውቅልኝ”
“ስድባቸው” የሚለው ቃል እና ወይንም “ዕቅዳቸውን” የሚለው በድርጊታዊ ቃል ሊገለፅ ይችላል። “እንዴት እንደሰደቡኝ አይተሃል ምን ያህንም በእኔ ላይ እንደዶለቱ”
“ስድባቸው” የሚለው ቃል “ፌዛቸው” ወይንም “ትንኮሳቸው” በሚለው ቃል ሊገለጽ ይችላል። ሊጎዱት ዕቅድ እንደነበራቸው በግልጽ ሊባል ይችላል። “እንዴ እንደተነኮሱኝ አይተሃል. . . ለእኔም የነበራቸውን ዕቅድ እንዲሁ” ወይንም “ሲያፌዙብኝ አይተሃል. . . ሊጎዱኝ ዕናቀዱብኝም እንዲሁ”
ጸሓፊው የጠላቶቹን ክስ ቀኑን ሙሉ ሊዋጋ እንደሚመጡ ጦሮች ያስመስለዋል። “ጠላቶቼ በእኔ ላይ ሲናገሩ እና ሲከሱኝ ይውላሉ”
የሚያውጠነጥኑት የሚለው የሚሉትን ያሳያል። “የጠላቶቼ ቃላት”
ሁለቱ ድርጊቶች ሰዎች የሚያደርጉትን ነገር ይገልፃሉ። “የሚያደርጉት ሁሉ”
“መልሰህ ክፈላቸው” የሚለው መቀጣታቸውን ያሳያል። ያደረጉት ነገር በግልጽ ሊዘረዘር ይችላል። “ እግዚአብሄር ሆይ ባደረጉት መጠን ቅጣቸው” ወይንም “እግዚአብሔር ሆይ፤ እኔን አሳዝነውኛል እና እባክህ አሳዝናቸው”
“ልብ” የሚለው የሰዎቹን ስሜት እና አመለካከት ብሎም “ኋፍረት ማጣት” ለማለት ሲሆን ትርጉም በኋጥያታቸው ማፈር ያለባቸውን ያህል አለማፈርን ያሳያል። አለማፈራቸውም እግዚአብሔር ይበልጥ እንዲቀጣቸው ያደርጋል። “ስለ ኋጥያታቸውም እንዳያፍሩ ታደርጋቸዋልህ”
ርግማን የሚለው “መርገም” ወይንም “መኮነን” ሊባል ይችላል። “እርገማቸው” ወይንም “ኮንናቸው”
“ከሠማይ በታች” የሚለው “በምድር ላይ ያሉት ነገሮች በሙላ” ማለት ነው።
የእስራኤል ሕዝብን ማንፀባረቁን ባቆመ ወርቅ ይመስለዋል፣በዚህም ምክንያት ዋጋውን አጥቷል። “የእስራኤል ሕዝብ ማንፀባረቁን እንዳቆመ ወርቅ ነው፤ ውበቱን እንዳጣ ንጹህ ወርቅ ናቸው።”
ይህ ጸሓፊው ነተፈጠረው ነገር እንዴት እንዳዘነ በአንክሮ ሲገልፅ ነው።
ቤተመቅደሱ በመፍረሱ የከበሩ ድንጋዮች በከተማው ተበትነዋል። የሰዎችንም መበተን የሚያሳይ ዘይቤአዊ አገላለጽ ሊሆ ን ይችላል።
“መንገዶች በሚገጥምብቸው ቦታዎች በሙሉ” ወይንም “በ ሁሉም መንገዶች”
በከተማው ያሉ ሰዎች በከተማው ወንድ ልጆች ተመስለዋል። ሊኖሩትም የሚችሉት ትርጉም 1)የእየሩስሌምን ወጣት ወንዶች ብቻ ማለቱ ነው ወይንም 2)ሁሉንም በእየሩሳሌም ያሉ ሰዎች ለማለት ነው
ጸሓፊው የጽዮንን ልጆች ዋጋ ባጡ የሸክላ ዕቃዎች ይመስላቸዋል። “ሰዎች ዋጋ እንደሌላቸው የሸክላ ዕቃዎች ቆጠሯቸው”
ይሄ የቀበሮዎች ግልገሎቻቸውን ማጥባት ያሳያል
ኋይለኛ የዱር ውሾች
በእየሩሳሌም ያሉ ሰዎች ለልጆቻቸው ክፉ ስለሆኑ በሰጎን ተመስለዋል።
ይሄ ቅኔአዊ የእየሩሳሌም ስም ሲሆን ፣ እዚህ ጋር በሴት ይመስላታል። “ሕዝቤ”
እንቁላሎቻቸውን ትተው የሚሄዱ ትልቅ የወፍ ዝርያ።
“ከውሃ ጥም የተነሣ፣ የሕፃናት ምላስ ከላንቃቸው ጋር ተጣበቀ”
“ይመገቡ”
“እነኚህ ሰዎ ች ቤት የላቸውም ስለዚህም በየመንገዱ ላይ ተንከራተቱ”
በቀጥታ መልኩ “በቀይ ግምጃ ለብሰው ያድጉ” ወይንም ”ሲያድጉ ሐምራዊ ግምጃ ይለብሱ የነበሩ“
ይሄ ልብስ የሚወክለው ውድ፣ የከበረ እና ምቹ ልብስ ማለት ነው። ስለዛ ቢያንስ ከመሃከል ላይ ሓምራዊ ልብስ ነበረ። “የተቀማጠለ ውድ ልብስ”
የሚኖሩበት ቤት ስለሌላቸው ነው። “የፍግ ክምር አቀፉ”
ኋጥያት የሚለው ቅጣት በሚለው ሊተካ ይችላል። “የወገኔ ሴት ልጅ ከሰዶም ይልቅ ተቀጣ”
ይሄ ቅኔአዊ የእየሩሳሌም ስም ሲሆን በሴት መስለዋታል።
ተገለበጠች የሚለው ሰዶምን ነው። በቀጥታ መልኩም ሊገለፅ ይችላል፤ “እግዚአብሔር በቅጽበት እንዳጠፋት”
በቀጥታ መልኩም ሊገለፅ ይችላል፤ “ማንም እጁን ሳያሳርፍባት”
ሰዎች አንዳንድ ግዜ ሲጨንቃቸው እና ነገሮችን ማስተካከል ሲያቅጣቸው፥ እጃቸውን ያሻሉ ያስተካክላሉ። በውስጥ ታዋቂነት እሷ የሚለው፣ እየሩሳሌምን ነው። “ስለሷ ማንም አልገደደውም ”
ሊኖረው የሚችለው ትርጉም 1)የእየሩሳሌም መሪዎች ጤነኛ ስለነበሩ ለመመልከት እራሱ የሚያምሩ ነበሩ ወይንም 2)መሪዎችዋ በህሊናቸው እንደ በረዶ ንፁህ እና እንደ ወተት የነጡ ናቸው።
“የእየሩሳሌም መሪዎች”
“ሰውነታቸው ከቀይ ዕንቍ የቀላ” ይሄ ጤንነታቸውን ያመለክታል። “ሰውነታቸው ጤነኛ እና ቀይ ነበረ”
ጠንካራ ቀይ ከባህር የሚገኝ ለማስጌጥ የሚጠቅም ድንጋይ
ውድ ሰማያዊ ቀለም ያለው የከበረ ድንጋይ ለማጌጫነት የሚውል።
ይሄ ሊሆን የሚችልበት ምክንያት ፡ 1)የመሪዎቻቸውን ቆዳ ፀሓይ አጥቁሮታል ወይንም 2)እየሩሳሌም ስትቃጠል የነካቸው ጭስ ፊታቸውን አጥቁሯቸዋል።
በቀጥታ መልኩ ፡ “ማንም አይቶ ሊለያቸው አልቻለም” ሊባል ይችላል።
ከቆዳቸው ሥር ጮማም ሆነ ጡንቻ እንዳልነበረ ያሳያል።
የደረቀው ቆዳቸው ከእንጨት ጋር ተመስሏል
“ሰይፍ” የሚለው የጠላታቸውን እነርሱን መውጋት ያመላክታል። በቀጥታ መልኩ “የጠላት ሰራዊት የገደላቸው” ሊባል ይችላል።
“ራብ” የሚያሳየው መራብን ነው። በቀጥታ መልኩ “በምግብ ማጣት የሞቱት” ሊባል ይችላል።
“እጅግ በጣም የደረቁት እና የደከሙት”
“የምድርን ፍሬ” የሚለው ስለ ምግብ መብላት የሚናገር ነው። የምግብ ማጣት ሰዎችን እንደሚወጋ ሰይፍ ተደርጎ ነው የተገለፀው። “ይበሉ ዘንድ በቂ ምግብ ስላልነበረ ነው የሞቱት”
እዚህ ጋር ሴቶቹ “በእጆች” ነው የተመሰሉት። እጅግ ተርበው ስለነበረ ድሮ በመልካምነት ይታወቁ የነበሩት እና ለልጆቻቸው ርህራሄን ያደርጉ የነበሩት፤ አሁን ልጆቻቸውን ለምግብነት ቀቀሏቸው። “ርህሩህ ሴቶች” ወይንም “ከዚህ በፊት ርህሩህ ሆነው የሚያውቁ ሴቶች”
“ልጆቻቸው ለሴቶቹ ምግብ ሆኑ”
ይህ ቅኔአዊ የእየሩሳሌም ስም አገላለፅ ሲሆን፣እዚህ ጋር በሴት ይመስላታል። “ሕዝቤ”
እግዚአብሔር በጣም ተቆጠቷል፤ መቆጣቱንም ለማሳያት ሁሉንም አድርጓል።
የእግዚአብሔር ሕዝቡን መቃጣት የእርሱ ቁጣ እየተቃጠለ በሚፈስ ፈሳሽ ተገልጿል። “እጅግ ከመናደዱ የተነሳ፤ ሕዝቡን ቀጣ” ወይንም “በታላቅ ቁጣ ለሕዝቡ ምላሽን ሰጠ”
እግዚአብሔርን ሲወክል፤ እርሱም የእስራኤል ጠላቶች እሳትን እንዲጀምሩ አድርጓል። “በጽዮን እሳት እንዲጀምር አድርጓል ”
“መሠረትዋ” የሚለው የሚወክለው ሙሉ ከተማዋን ይወክላል፤ በስተመጨረሻ ሊፈርስ የሚችለውንም ክፍል ጨምሮ። “ከተማዋን ያቃጠለው፣እስከ መሰረትዋ”
“የምድር ነገሥታት፣ ወይም ከዓለም ሕዝብ አንዳቸውም አላመኑም”
ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ቃላት ሲሆኑ ጸሓፊው ማስረገጥ የሚፈልገው እየሩሳሌምን ሊጎዱ የሚፈልጉ ጠላቶች እንዳሉ ነው። “ጠላቶችም ሆኑ ወራሪዎች” ወይንም “የትኛውም ዓይነት የእየሩሳሌም ጠላት”
ሁለቱ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ቃላት ናቸው። “ከነቢያት ኀጢአት፣ ከካህናቷም መተላለፍ የተነሣ”
ካህናቱም ነብያቱም ሰው በመግደል ወንጀለኞች ሆኑ። “ደም ማፍሰስ የሚለው” መግደልን ይወክላል። “የጻድቃንን ደም አፍስሰዋልና”
ካህናቶቹ እና ነብያቱ የሚሄዱበትን ባለማወቅ በመንገድ ላይ ስለሚባዝኑ በዓይነ ስውር ተመስለዋል። “እንደ ዓይነ ስውር በመንገድ ላይ ይባዝናሉ”
“ረክሰዋል” የ ሚለው በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት የሌለው ለማለት ነው። ካህናቶቹ እና ነብያቱ ሰዎችን የገደሉ በመሆናቸው በስርዓት ቆሽሸዋል፤ እግዚአብሔርንም ለማምለክ ወይንም ከሰዎች ጋር ለመሆን አይችሉም።
“ባፈሰሱት ደም ረክሰዋል” ሊኖረው የሚችለው ትርጉም 1)ደማቸው በልብሳቸው ላይ አለ ወይንም 2)“ደም” የሚለው መግደልን ለማመልከት ነው
“ሂዱ! እናንት ርኵሳን”
“ወግዱ! ወግዱ! አትንኩ”
“ነብያት እና ካህናቱን በትኖአቸዋል”
“ከእንግዲህ ወዲያ አይጠብቃቸውም”
“በከንቱ ርዳታን ስንጠባበቅ፣ዐይኖቻችን ደከሙ”
“ርዳታን” ወይንም “ሠዎች እንዲረዱን”
“ወደ ከንቱ”
ሌላ ሕዝብ መጥቶ እንዲታደጋቸው ተስፋን አድርገው እንደነበረ ያሳያል። “ሊያድን ከማይችል ሕዝብ ርዳታ ጠበቅን”
ጠላቶቻችን “እግር እግራችንን ተከታተሉን”
“መጨረሻችን ቀርቦአል” ወይንም “ጠላቶቻችን በቅርቡ ያጠፉናል“
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1)“መጨረሻችን” ከተማቸውን ሲያመላክት፣ ጠላቶቻቸው ከተማዋን ስለሚያጠፏት እና ስለሚማርኳቸው ሊኖሩባት አይችሉም፤ “መጨረሻችን” ወይንም ”ጥፋታችን“ 2)“ፍጻሜያችን” የሚለው የሕይወታቸውን ፍፃሜ ያሳያል፤ “ሞታችን” ወይንም “የመሞቻችን ግዜ”
መቆጠር ማለት ትንሽ መሆንን ያሳያል። “ዕድሜያችን አልቆአል”
“ደርሷል” የሚለው ሊመጣ ይችል እንደነበረ እንደሚጠብቁት ያሳያል። “ፍጻሜያችን መጥቶአልና” ወይንም ”ጠላቶቻችን ይዋጉን ነበር“
አሳዳጆቻችን ከሰማይ ንስር ይልቅ ፈጣኖች ሆኑ። ንስር ሌላ እንስሳን ለማደን በጣም ፈጣን ናቸው። “የሚያሳድዱን ከንስር ይልቅ ፈጣን ናቸው”
“ሊያጠቁን አደቡብን”
ይሄ ክፍል የሚናገረው ስለ ንጉሱ ነው። እስትንፋስ እንደ ሆነ ተመስሎ ይናገራል፤ እስትንፋስ ሰውነትን በሕይወት ያኖራል፥ እናም ንጉሱ እየገዛቸው እና ከጠላት እየጠበቃቸው ሕዝቡን በ ሕይወት ያኖራቸዋል። “እንደ እስትንፋሳችን የሆነው እርሱ” ወይንም “ሕይወታችንን የሚጠብቀው እርሱ”
“መቀባት” የሚለው የሚወክለው ንግስናን ነው። እግዚአብሔር ንጉስ እንዲሆን የሚፈልገውን እንዲቀቡለት ተናግሯል። “እግዚአብሔር ንጉስ ይሆን ዘንድ እንዲቀባ የመረጠው ” ወይንም “እግዚአብሔ ር የመረጠው ንጉስ”
“ወጥመዳቸው” የሚለው ጠላቶቹ ሊይዙ ያቀዱበትን ያሳያል። በቀጣታ መልኩም እንዲህ ሊገለጽ ይችላል፤ “በእቅዳቸው መሰረት ጠላቶቻችን የያዙት እርሱን ነው” ወይንም “ንጉሳችንን ለመያዝ ጠላቲቻችን እቅድን አወጡ፤ ደግሞም ያዙት ”
ይሄ አባባል ስለንጉሱ ይበልጥ እንድናውቅ ያደርገናል። ንጉሱ ከመጠመዱ በፊት ያደርግልናል ብለው ተስፋ አድርገው የነበረውን ያሳያል። በቀጥታ መልኩም ሊገለፅ ይችላል፤ “ስለ እርሱ እንዲህ ብለን ቢሆንም ኖሮ ”
“ጥላው” የሚለው የእርሱን ጥበቃ ያመለክታል። “በእርሱ ጥበቃ በአሕዛብ መሃከል እንኖራለን” ወይንም “በአሕዛብ መሃከል መኖር ቢኖርብንም፤ እርሱ ይጠብቀናል”
“ደስ” እና “ሓሴት” ማድረግ ማለት ተመሳሳይ ነገር ሲሆን የተደገመውም ጉዳዩ ላይ ትኩረት ለመስጠት ነው። ጸሓፊው እነኝህን ቃላት የሚጠቀመው ሰዎቹላይ እንደማፌዝ ነው። ኤዶማውያን በእስራኤል መፍረስ ደስ እንዲሚሰኙ ያውቃል። “እጅግ ደስ ይበላችሁ”
በኤዶም ይኖሩ የነበሩ ሰዎች በሴት ተመስለዋል። የእስራኤላውያን ጠላቶች ነበሩ።
ጽዋ የሚለው የሚያሳየው ቅጣትን ነው። “ነገር ግን እግዚአብሔር እራሱ ይቀጣችኋል”
የእየሩሳሌም ሰዎች በሴት ተመስለዋል።
“ቅጣትሽ ያበቃል” ቅጣት የሚለው ቃል በቀጥታ፥ በ“መቅጣት“ ሊተካ ይችላል። “እግዚአብሔር ይቀጣችኋል“
“እግዚአብሔር የስደትሽን ዘመን አያራ ዝምም” ወይንም እግዚአብሔር ከዚህ በላይ በስደት እንድትቆዪ አያደርግም“
በሌሎች የማይታወቁ ኋጥያቶች በሆነ ነገር እንደተሸፈኑ ናቸው። መሸፈኛውን ማንሳት ማለት ሌሎች ሰዎች እንዲያውቁት ማድረግ ማለት ነው። “ኋጥያትሽን ይገልጠዋል“ ወይንም “ኋጥይት እንደሰራሽ ሌሎች ሰዎች እንዲያውቁ ያደርጋል”
“አስብ” የሚለው ዘይቤአዊ አገላለፅ ነው። “አቤቱ፥ የሆነብንን አስታውስ”
“ውርደታችንን እይ፤ ተመልከትም”
በቀጠተኛ አገላለፅም ሊቀመጥ የሚችል ዓረፍተ ነገር ነው። “ርስታችን ለእንግዶች፥ ቤቶቻችን ለሌሎች አሳልፈህ ሰጠህ” ወይንም “ርስታችን ለእንግዶች፥ ቤቶቻችን ለሌሎች ታልፈው እንዲሰጡ ፈቀድክ።
የእየሩሳሌም ሰዎች ለጠብቃቸው የሚችል ማንም የለም፤ ምክንያቱም ወንዶች ልጆቻቸው ወይ በጦርነት ላይ ሞተዋል አልያም ደግሞ በምርኮ ተወስደዋል። ይህ ደግሞ የሚያመላክተው በእስራኤል የቀሩት ወላጅ አልባዎች እና መበለቶች መሆናቸውን ነው።
እነኚህ ቃላት አንድ አይነት ትርጉም ሲኖራቸው፤ አባት የሌላቸው ሰዎችን ያመላክታል
ይህ የሚያሳየው በአንድ ግዜ በነፃ ይጠቀሙ የነበሩትን ውሃ እና እንጨት ጠላቶቻቸው እያስከፈሏቸው እንደሆነ ነው። “የራሳችን የሆነውን ውሃ ለመጠጣት እና የራሳችንን እንጨት ለመጠቀም መክፈል አለብን”
ይሄ በቀጥታ መልኩ ሊገለፅ ይችላል። “ጠላቶታችን የገዛ እንጨታችንን ይሸጡልናል”
“የሚያሳድዱን ጠላቶቻችን” ይሄ የሚያመላክተው ባቢሎናውያንን ነው።
ይህ አባባል “ዕርፍትን” ተፈልጎ እንደሚገኝ ቁስ አድርጎ ይገልፀዋል። “ማረፍ አልቻልንም”
”ሰጠን“ የሚለው ዘይቤአዊ አገላለፅ ነው። “የምንበላውን እናገኝ ዘንድ ከአሦርና ከግብፅ ጋር ስምምነትን አደረግን” ወይንም “በሕይወት እንኖር ዘንድ እንድንበላ ዘንድ ለአሦርና ለግብፅ ተማርከናል”
ይህ የሚያመላክተው መሞታቸውን ነው። “አለፉ” ወይንም “ሞተዋል”
“በደል” የሚለው ከአባቶቻቸው ኋጥያት ምክንያት የመጣ ቅጣትን ያመላክታል። ”የኋጥያታቸውን ቅጣት ተሸክመናል“
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1)“በእኛ ላይ እየሰለጠኑ ያሉት እራሳቸው በባቢሎን ሐገር ጌቶች ያላቸው ሰዎች ናቸው።” 2)በባቢሎን ሃገር ባርያ የነበሩ ሰዎች ናቸው አሁን በእኛ ላይ የሰለጠኑት“
“እጅ” የሚለው ቃል የሚያመላክተው ቁጥጥርን ነው። “ከቁጥጥራቸው የሚታደገን”
“እንጀራ” የሚለው በአጠቃላይ ምግብን ነው የሚያመላክተው። “ምግብ”
በሰይፍ የሚገድሉ ወንበዴዎች ናቸው ሰይፍ ተበለው የተገለፀው “በምድረበዳ በሰይፍ የሚገድሉ ወንበዴዎች ስላሉ”
ይሄ የሚያመላክተው ከሰዎቹ የቆዳ ትኩሳት የተነሳ ሰውነታቸው ተቃጥሏል። ከረሃባቸው የተነሳ ትኩሳት ይዟቸዋል። “ቆዳችን የምጣድ ያህል ያተኩሳል፤ መቃጠላችንም ከረሃባችን የተነሳ ነው”
ሁለቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው፤ ማለት የሚፈልጉትም የሴቶቻቸው ክብር መነካቱን ነው። ተደፈሩ የሚለውም ለጽዮን ሴት ልጆችም ለደናግሎቹም ነው።
በቀጥታም አገላለፅ ለቀመጥ ይችላል፤ “ጠላቶቻችን ሴቶቻችንን ደፈሩ. . . ድንግሎቻችንንም” ወይንም “ጠላቶቻችን የሴቶቻችንን ክብር ነክተዋል . . . የደናግሎቻችንንም“
ሊሆን የሚችለው ትርጉም 1)“እነርሱ” የሚለው በውስጥ ታዋቂ ያለው ቃል የሚናገረው ስለጠላቶ ቻቸው ነው ፤ “በእነርሱ እጅ አለቆች ተሰቀሉ” 2)የአለቆቹን እጆች አስረው፤ እግራቸውን ከመሬት ከፍ አርገው አንጠልጥለው አሰሯቸው።
በቀጠታ መልኩም ሊገለፅ ይችላል፤ “ለሽማግ ሌዎቹም ምንም ክብር አላሳዮአቸውም”
ይህ በቀጠታ መልኩም ሊገለፅ ይችላል፤ “ጎልማሶቹንም አስገደዷቸው”
ወንዶች ልጆች የዕንጨት ሸክም እንዲሸከሙ ተገደዱ። “ከባድ የእንጨት ሸክም በመሸከማቸው ወንዶች ልጆች ተንጎደጎዱ” ወይንም “ወንዶች ልጆች የዕንጨት ሸክም እንዲሸከሙ በመገደዳቸው ተንጎደጎዱ”
ሽማግሌዎች ሕጋዊ ምክር የሚሰጡበት ቦታ ሲሆን፤ ሰዎችም ለማህበራዊ ግንኙነቶች ይገናኙበታል።
በከተማይቱ በር ላይ በሚደረጉ ማህበራዊ ግንኙነቶች ላይ ሙዚቃ መጫወት አንዱ ልማድ ሲሆን፤ አሁን ግን ጎልማሶቹ ትተዉታል። “ ጐልማሶች ሙዚቃ መጫወት አቁመዋል”
”ልብ” የሚለው ሙሉ ሰውነትን ሲያመላክት ስሜትን ግን በይበልጥ ያመላክታል። “ደስታችን”
ሊኖረው የሚችለው ትርጉም፤ 1)ለበዓል በራሳችን ላይ አበባን አናደርግም ወይንም 2)“አክሊል” የሚለው የሚያመላክተው ንጉሶቻቸውን ሲሆን “ራስ” የሚለው ደግሞ የሥልጣን ቦታን ያሳያል። “ንጉስ አልባ ሆነናል።”
“ልብ” የሚለው ስሜትን ሲያመላክት፤ በስሜት የመታመም ያህል ተስፋ መቁረጥን ያሳያል። “በዚህም ምክንያት ተስፋ ቆርጠን ነበር”
ከማልቀሳቸው የተነሳ ማያት አቃታቸው። “እንባ ከመሙላታቸው የተነሳ ማያት አልቻልንም”
ባዶዋን የቀረችው የጽዮን ተራራ
እነዚህ ኋይለኛ የዱር ውሾች ናቸው።
ይሄ የሚያመላክተው ንግስናን እና መግዛትን ነው። “እንደ ንጉስ ግዛ ”
ዘይቤአዊ አገላለጽ ሲሆን። “ሁልግዜ” ለማለት ነው
እግዚአብሔር እረስቶናል የሚለውን ሃሳብ ለማስተለለፍ ጸሓፊው ምልሽ የማይሰጠው ጥያቄን ይጠይቃል። በዓረፍተ ነገር መልኩም ሊጻፍ ይቻላል። “ለዘላለም ልትረሳን የመስላል፤ ተመለሰህም ለረጅም ግዜ ላትመጣ።”
”ወደራስህ መልሰን“
ዘመናችን የሚለው ሕይወታቸውን ነው። “ሕይወታችንን ቀድሞ እንደነበረው መልካም አድርገው” ወይንም “ቀድሞ ታላቅ እንደነበርነው ታላቅ አርገን”
ሊኖር የሚችለው ትርጉም፤ 1)ጸሓፊው እግዚአብሔር አይመልሳቸው ዘንድ ተቆጥቶ እንዳይሆን ፈርቷል ወይንም 2) ጸሓፊው ማለት የፈለገው እግዚአብሔር እጅግ በጣም ስለተቆጣ አይመልሳቸውም
ይህ የሚያመላክተው የእግዚአብሔርን ሊለካ የማይችን የህል የተለቀ ቁጣ ነው። የማጋነን ዓይነት አገላለለፅ ነው። “እጅግ ተቆጣኧን”
ይህ የሕዝቅኤል ሠላሳኛው ዕድሜ ነው። (ደረጃን የሚያሳይ ቁጥር የሚለውን ተመልከት)
“የአራተኛው ወር አምስተኛው ቀን”። ይህ በዕብራውያን የቀን አቆጣጠር አራተኛው ወር ነው። በምዕራባውያኑ አቆጣጠር አምስተኛው ቀን የሰኔ ወር መጨረሻ አካባቢ ነው። (የዕብራውያን ወራት እና ደረጃን የሚያሳይ ቁጥር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ይህ ሐረግ ጥቅም ላይ የዋለው በታሪኩ ውስጥ አስፈላጊ የሆነውን ሁነት ለማመላከት ነው። የአንተ ቋንቋ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ ጋ መጠቀም እንደምትችል አስብ።
“እኔ” የሚለው ቃል ሕዝቅኤልን ያመለክታል። “እኔ ከምርኮኞቹ አንዱ ነበርኩኝ”
“እግዚአብሔር ያልተለመዱ ነገሮችን አሳየኝ”
በመጽሐፉ ሁሉ፣ ሕዝቅኤል ትንቢቶቹን መናገር የሚጀምረው ዮአኪን ኢየሩሳሌምን ለቆ እንዲሄድ ባቢሎናውያን ካስገደዱት ጊዜ ጀምሮ ነው።
ሕዝቅኤል ሌላ ሰው ይመስል ስለ ራሱ ይናገራል። አ.ት፡ “ወደ እኔ ወደ ሕዝቅኤል … በዚያ በእኔ ላይ” (ተውላጸ ስም የሚለውን ተመልከት)
“የእግዚአብሔር ቃል ወደ -- መጣ” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ጥቅም ላይ የዋለው ከእግዚአብሔር የመጣውን ልዩ መልዕክት ለማሳወቅ ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ለሕዝቅኤል መልዕክት ሰጠው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የአንድ ሰው ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከለዳውያን የአትክልት ቦታቸውን ለማጠጣት የቆፈሩት ወንዝ ነው። “የኮቦር ወንዝ”
አብዛኛውን ጊዜ “እጅ” ጥቅም ላይ የዋለው የአንድን ሰው ኃይል ወይም ተግባር ለማመልከት ነው። አንድ ሰው እጁን በሌላው ላይ ሲያደርግ፣ በዚያ ሰው ላይ ኃይል ይኖረዋል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እየተቆጣጠረው ነበር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በብሉይ ኪዳን ራሱን ለሕዝቡ የገለጠበት የእግዚአብሔር ስም ነው። ይህንን እንዴት መተርጎም እንደሚኖርብህ ለማወቅ ስለ እግዚአብሔር የቃል ገጽን ትርጉም ተመልከት።
ይህ ከፍተኛ የንፋስ ግፊት ያለበት ዐውሎ ነው።
ሰሜን ማለት ፀሐይ ስትወጣ በምታያት ጊዜ በስተግራህ ያለ አቅጣጫ ማለት ነው።
ይህ እንደ አዲስ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል። “ዐውሎው በውስጡ እሳት የሚነድበት በጣም ታላቅ ደመና ነበረው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “የመብረቅ ብልጭታ” ወይም 2) “የማያቋርጥ መብረቅ” የሚሉት ናቸው።
“በጣም ብሩህ የሆነ ብርሃን በደመናው ዙሪያና በውስጡም ነበር”
“እንደ ሙጫ ያለ ብሩህ ቢጫ” ወይም “ብሩህ ቢጫ” ወይም “ደማቅ ቢጫ”
ጌጣ ጌጥን ለማስዋብ ጥቅም ላይ የሚውል ደማቅ ቢጫ ሙጫ
“በዐውሎው መካከል”
እዚህ ጋ የነገር ስም የሆነው “አምሳያ” ትርጉሙ ሕዝቅኤል ያያቸውን እንደ እነዚህ ያሉ ነገሮችን የሚመስሉትን ነው። ቃሉ ከግሣዊ ሐረግ ጋር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አራት ሕያዋን ፍጡራንን የሚመስሉ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “መልክ” እንደ ግሣዊ ሐረግ ሆኖ መተርጎም ይችላል። አ.ት፡ “ይህንን ይመስሉ ነበር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “መልክ” እንደ ግሣዊ ሐረግ ሆኖ መተርጎም ይችላል። አ.ት፡ “አራቱ ፍጡራን ሰዎችን ይመስሉ ነበር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“ሆኖም እያንዳንዳቸው አራት የተለያየ ፊትና አራት ክንፍ ነበራቸው”። እያንዳንዱ ፍጡር በፊት ለፊቱ፣ በስተኋላውና ከራሱ ሁለት ወገን ላይ ፊት ነበረው።
“ሆኖም እግሮቻቸው የጥጃ ኮቴዎችን ይመስሉ ነበር” ወይም “ሆኖም እግሮቻቸው የጥጆችን እግር ይመስል ነበር”
የጥጃ እግር ጠንካራው ክፍል
“እንደ ተወለወሉ ነሐሶች ያብለጨልጩ ነበር”። ይህ የፍጡራኑን እግሮች ይገልጻል። አ.ት፡ “እንደ ተወለወለ ነሐስ ያብለጨልጩ ነበር”
“በአካላቸው በአራቱም በኩል”
“የአራቱ ፍጡራን ክንፎችና እግሮች ይህንን ይመስል ነበር”
“ፍጡራኑ በሚጓዙበት ጊዜ ዘወር አይሉም ነበር”
ሕዝቅኤል የፍጡራኑን የፊት ለፊት ገጽታቸውን ይገልጻል። የነገር ስም የሆነው “መልክ” ማለት ለሕዝቅኤል የሰው ፊት መስሎ የታየው ነው። ቃሉ ወደ ግሣዊ ሐረግ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የእያንዳንዱ ፍጡር ፊት የሰውን ፊት ይመስል ነበር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“በእያንዳንዳቸው ራስ በስተቀኝ ያለው ፊታቸው የአንበሳ ፊት ይመስል ነበር”
“በእያንዳንዳቸው ራስ በስተግራ ያለው ፊታቸው የበሬ ፊት ይመስል ነበር”
“በእያንዳንዳቸው ራስ በስተኋላ ያለው ፊታቸው የንስርን ፊት ይመስል ነበር”
“እያንዳንዱ ፍጡር ሁለት ክንፎች ነበሩት፣ አንደኛው ክንፉ በአንድ በኩል ያለውን ፍጡር ክንፍ ይነካ ነበር፣ ሌላኛው ክንፉ በሌላ በኩል ያለውን ፍጡር ክንፍ ይነካ ነበር”
ይህ እንደ አዲስ ዐረፍተ ነገር መተርጎም ይችላል። “የእያንዳንዱ ፍጡር ሁለት ክንፎቻቸው አካሉን ይሸፍኑት ነበር”
“እያንዳንዱ ፍጡር ወደ ፊት እያየ ይጓዝ ነበር”
የነገር ስም የሆነው “መልክ” ማለት እነዚህ ነገሮች ምን እንደሚመስሉ ሕዝቅኤል ያያቸው ናቸው። “መልክ” እና “ገጽታ” ሁለቱም የነገር ስም ሲሆኑ ወደ ግሥነት ሊተረጎሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “የሕያዋን ፍጡራኑ መልክ ከእሳት ፍም ጋር የሚመሳሰል ነበር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“ከእሳቱ መብረቅ ወጣ”
መብረቁ ይበራና ወዲያው ይጠፋ ነበር፣ ፍጡራኑም ከአንዱ ቦታ ወደ ሌላው በፍጥነት ይንቀሳቀሱ ነበር። የነገር ስም የሆነው “ገጽታ” እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሕያዋኑ ፍጡራን በዝግታ ወደ ፊትና ወደ ኋላ ይሄዱ ነበር፣ መብረቅ ይመስሉም ነበር” (Simile እና የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“የመንኩራኩሮቹ መልክና አሠራር ይህንን ይመስል ነበር”
ቢረሌ በአብዛኛው ቢጫ ወይም ወርቃማ ቀለም ያለው ንጹሕ የከበረ የድንጋይ ዓይነት ነው። “እንደ ቢረሌ ድንጋይ ንጹሕና ቢጫ” ወይም “እንደ ከበረ ድንጋይ ንጹሕና ቢጫ”
እዚህ ጋ፣ የነገር ስም የሆነው “መልክ” አራቱ መንኩራኩሮች ምን ይመስሉ እንደነበር ያመለክታል። ቃሉ ከግሣዊ ሐረግ ጋር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አራቱም መንኩራኩሮች ይመሳሰሉ ነበር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“ገጽታ” እና “አሠራር” የሚሉት የነገር ስሞች እንደ ግሥ ሊተረጎሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “አንደኛው መንኩራኩር በሌላኛው መንኩራኩር ውስጥ አልፎ የተሠራ ይመስል ነበር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “የእነርሱ” የሚያመለክተው ፍጡራኑን ነው። አ.ት፡ “ፍጡራኑ ወደሚመለከቷቸው ከአራቱ አቅጣጫዎች በየትኛውም ቀጥ ብለው ይሄዱ ነበር” ወይም 2) “የእነርሱ” የሚያመለክተው መንኩራኩሮቹን ነው የሚሉት ናቸው።
“የመንኩራኩሮቹ ክበብ ጠርዛቸው ይህንን ይመስል ነበር”
“የክበቦቹ ጠርዞች በጣም ረጅምና አስገራሚ ነበሩ” ወይም “የክበቦቹ ጠርዞች ረጅምና አስፈሪ ነበሩ”
“ምክንያቱም በአራቱም መንኩራኩሮች ዙሪያ በክበቦቹ ጠርዞች ላይ በጣም ብዙ ዐይኖች ነበሩባቸው”
ፍጡራኑ ምድርን ከለቀቁ በኋላ በአየር ላይ ይበሩ ነበር። አ.ት፡ “ፍጡራኑ ምድርን ለቀው ወደ አየር በሚወጡበት ጊዜ” (See: Assumed Knowledge and Implicit Information)
“መንኩራኩሩም ደግሞ ምድርን ለቆ ወደ አየር ወጣ”
“እነርሱ” የሚለው ቃል ፍጡራኑን ያመለክታል።
“መንኩራኩሮቹ ከሕያዋን ፍጡራኑ ጋር ወደ አየር ላይ ወጡ”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሕዝቅኤል አንድ ፍጡር የሆኑ በሚመስል መልኩ የሚናገረው በቁጥር 19 ስላሉት “ፍጡሮች” ነው። አ.ት፡ “የሕያዋን ፍጡራኑ መንፈስ በመንኩራኩሮቹ ውስጥ ነበር” ወይም 2) ሕዝቅኤል የአነጋገር ዘይቤን ይጠቀማል። አ.ት፡ “የሕይወት መንፈስ በመንኩራኩሮቹ ውስጥ ነበር” ወይም “ሕያው መንፈስ በመንኩራኩሮቹ ውስጥ ነበር” ወይም 3) በፍጡራኑና በመንኩራኩሮቹ ውስጥ የነበረው መንፈስ አንድ ነበር። አ.ት፡ “ለፍጡራኑ ሕይወት የሰጣቸው ያው መንፈስ ለመንኩራኩሮቹም ደግሞ ሕይወትን ሰጣቸው” የሚሉት ናቸው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ የነገር ስም የሆነው “መልክ” ማለት “የተስፋፋ የጠፈር መልክ” መስሎ ለሕዝቅኤል የታየው ነው። ቃሉ በግሣዊ ሐረግ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የተስፋፋ ጠፈር ይመስል የነበረው” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ጠፈሩ በግማሽ የተቆረጠ ክፍት ኳስ ይመስል ነበር። “የተስፋፋ” ማለት በጣም ሰፊ ማለት ነው። “ከላይ ወደ ታች የተደፋ ትልቅ ጓድጓዳ ሳህን”
“ግርምት ቀስቃሽ በረዶ” ወይም “ሰዎች በሚያዩት ጊዜ እንዲደነቁ የሚያስደርጋቸው መስታወት መሰል ድንጋይ”
“ተስፋፊው ጠፈር ከፍጡራኑ ራስ በላይ ተዘርግቶ ነበር” ወይም “ተስፋፊው ጠፈር ከፍጡራኑ ራስ በላይ ሰፊ ቦታ ይዞ ነበር”
“ከጠፈሩ በታች”
“እያንዳንዱ ሕያው ፍጡር አካላቸውን የሚሸፍኑባቸው ሌላ ሁለት ክንፍ ነበራቸው”
“በሚሄዱበት ቦታ ሁሉ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቷቸው ሊሆኑ የሚችሉ ሌሎች ትርጉሞች 1) በዚህ ቁጥር ፊት ያሉት ቃላት ሁሉ “በሚሄዱበት ቦታ ሁሉ የክንፎቻቸውን ድምፅ ሰማሁ። እንደሚጎርፍ ውሃ ድምፅ ያለ፤ እንደ ሁሉን ቻዩ ድምፅ ያለ፤” ወይም 2) “ክንፎች፣ እንደሚጎርፍ ውሃ ድምፅ ያለ፤ እንደ ሁሉን ቻዩ ድምፅ ያለ፤ በሚሄዱበት ቦታ ሁሉ እንደ --- ያለ ድምፅ” የሚሉት ቃላት ይከተሏቸዋል የሚሉት ናቸው።
ሕዝቅኤል ባየው ነገር መደነቁን በማሳየት ላይ ስለ ነበር እነዚህ ዐረፍተ ነገሮች የተሟሉ አይደሉም። እንደ ሙሉ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎሙ ይችላሉ፡ “ክንፎቹ እንደ … ውሃ ድምፅ ነበር። በሚሄዱበት እንደ … ድምፅ ነበር። እንደ … የዝናብ ማዕበል ድምፅ ነበር። እንደ … ሰራዊት ድምፅ ነበር” (See: Simile)
ይህ ማለት በቀላሉ “ብዙ ውሃ” ማለት ነው። ይህ ከፍተኛ ድምፅ ያለውን ወንዝ ወይም ታላቅ ፏፏቴን ወይም በውቅያኖስ ላይ የሚጋጩ ሞገዶችን ሊያመለክት ይችላል። እነዚህ ሁሉ ከፍተኛ ድምፅ ያላቸው ናቸው።
መጽሐፍ ቅዱስ አንዳንድ ጊዜ ነጎድጓድን እንደ “የሁሉን ቻዩ ድምፅ” አድርጎ ያመለክታል። አ.ት፡ “ድምፁ የሁሉን ቻዩን አምላክ ድምፅ ይመስል ነበር” ወይም “እርሱ የሁሉን ቻዩን ነጎድጓድ ድምፅ ይመስል ነበር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “እንደ ታላቅ ማዕበል ድምፅ ያለ” ወይም 2) “እንደ ብዙ ሕዝብ ድምፅ ያለ” የሚሉት ናቸው። አ.ት፡ “እንደ ታላቅ ማዕበል ድምፅ ያለ ታላቅ ድምፅ ነበር” ወይም “እንደ ብዙ ሕዝብ ድምፅ ያለ ታላቅ ድምፅ ነበር” (See: Simile)
“ፍጡራኑ እንቅስቃሴያቸውን በሚያቆሙበት ጊዜ ሁሉ”
“ፍጡራኑ ክንፎቻቸው በጎናቸው እንዲወርዱ ያደርጉ ነበር”። ይህንን ያደረጉት ክንፎቻቸውን ለመብረር በማይጠቀሙበት ጊዜ ነበር።
“ከጠፈሩ በላይ የነበረ አንድ ሰው ተናገረ”። ይህ የማን ድምፅ እንደሆነ መናገር ከፈለግህ ምናልባት የእግዚአብሔር ድምፅ እንደሆነ መግለጽ ይኖርብሃል (ሕዝቅኤል 1፡3)።
“ከፍጡራኑ ራስ በላይ”
እዚህ ጋ፣ የነገር ስም የሆነው “መልክ” ማለት ሕዝቅኤል ዙፋን መስሎ የታየው ነበር። ቃሉ በግሣዊ ሐረግ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ዙፋን ይመስል ነበር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የጠራ ሰማያዊና በጣም አንጸባራቂ የሆነ በጣም ውድ ድንጋይ
የነገር ስም የሆነው “መልክ” በግሣዊ ሐረግ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ዙፋን በሚመስለው ላይ --- ነበር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስሞች የሆኑት “መልክ” እና “ገጽታ” በግሣዊ ሐረጎች ሊተረጎሙ ይችላሉ። ይህ ማን እንደሆነ መናገር ከፈለግህ ምናልባት እግዚአብሔር እንደሆነ መናገር ይኖርብሃል (ሕዝቅኤል 1፡3)። አ.ት፡ “ሰውን መስሎ ከሚታየው ጋር የሚመሳስል አንዳች ነገር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ከወገቡ በላይ ያለው የሰውየው አካል እሳት ያለበት የጋለ ብረት ይመስል ነበር። የነገር ስም የሆነው “ገጽታ” እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ከወገቡ በላይ ይታይ የነበረው” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“ገጽታ” የሚለው የነገር ስም እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ወገቡ መስሎ ከሚታይ ገጽታው በታች ዙሪያው እሳትና ብሩህ ብርሃን የሚመስል አየሁ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“ገጽታ” የሚለው የነገር ስም እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የከበበው ብሩህነት ልክ በዝናባማ ቀን በደመና ውስጥ የሚታየውን ቀስተ ደመና ይመስል ነበር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ፀሐይ ከተመልካቹ በስተኋላ በምትወጣበት ጊዜ በዝናብ ውስጥ የሚታይ ልዩ ልዩ የብርሃን ቀለማት
“አምሳያ” የሚለው የነገር ስም ትርጉሙ ሕዝቅኤል ሲያየው የእግዚአብሔርን ክብር ይመስል የነበረው ነው። “አምሳያ” እና “መልክ” ሁለቱም ከግሣዊ ሐረግ ጋር ሊተረጎሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “የእግዚአብሔርን ክብር መስሎ ይታይ ነበር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“በምድር ላይ ሰገድሁ” ወይም “በምድር ላይ ተጋደምሁ”። ሕዝቅኤል የወደቀው በአደጋ ምክንያት አይደለም። ወደ ምድር ዝቅ ያለው እግዚአብሔርን መፍራቱንና ማክበሩን ለማሳየት ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ድምፅ” የሚለው ቃል ሰውን የሚወክል ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “አንድ ሰው ሲናገር ሰማሁ” ወይም “አንድ ሰው ተናገረ፣ እኔም ድምፁን ሰማሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የአንተ ቋንቋ ተናጋሪውን መለየት ካለበት “አንድ ሰውን የሚመስል” በማለት ቢለየው ይመረጣል (ሕዝቅኤል 1፡26)። ያ “መንፈስ ቅዱስ” አልነበረም።
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
ሊሆኑ የሚችሉ ሌሎች ትርጉሞች 1) “መንፈስ” ወይም 2) “ንፋስ” የሚሉት ናቸው።
“ወደ እስራኤላውያን፣ በእኔ ላይ ወዳመፁት አመፀኛ ሕዝቦች”። “የእስራኤል ሕዝብ” እና “አመፀኛ ሕዝብ” ሁለቱም ሐረጎች የሚያመለክቱት አንዱን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “ወደ እስራኤል ሕዝብ፣ በእኔ ላይ ወዳመፀው ሕዝብ” (See: Doublet)
“አሁን እንኳን” ወይም “ዛሬም እንኳን”። ይህ ማለት የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔርን ባለመታዘዝ ቀጥለዋል።
በእግዚአብሔር ላይ አምፀው የነበሩትን የቀደመውን የእስራኤል ትውልድ ልጆች ሲሆን ሕዝቅኤል በሚጽፍበት ወቅት በእስራኤል የሚኖረውን ሕዝብ ያመለክታል።
“እልኸኛ መሆናቸውን የሚያሳይ የፊት ገጽታ አላቸው”
“እልኸኛ ፊት” የሚሉት ቃላት ውጫዊ እንቅስቃሴ የሚያደርጉበትን መንገድ የሚያመለክት ሲሆን “ደንዳና ልብ” የሚሉት ቃላት ደግሞ የሚያስቡበትንና የሚሰማቸውን መንገድ የሚያመለክቱ ናቸው። (See: Doublet)
ይህ የሚያስበውን ወይም የሚያደርገውን ለመቀየር እምቢተኛ የሚሆንን ሰው ይገልጻል።
ዐለቶች መቼም ቢሆን እንደማይለወጡና እንደማይለሰልሱ ሁሉ እነዚህ ሰዎችም አይለወጡም፣ ክፉ ነገር በሚያደርጉበት ጊዜም አይጸጸቱም። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሊሰሙት ያልፈቀዱት ያ ሰው ነቢይ ነበር”
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
እነዚህ ቃላት ሕዝቅኤል እግዚአብሔር የሚለውን በሚነግራቸው ጊዜ የእስራኤል ሕዝብ በቅንነት እንዳልተቀበሉት ይገልጻል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኩርንችት ቅርንጫፉ የሚዋጋ ጫፍ ያለው ቁጥቋጦ ነው። በቅንርጫፉ ላይ ያሉት ሹሎች እሾህ ተብለው ይጠራሉ።
ጊንጥ ሁለት የፊት ለፊት ጥፍሮች፣ ስድስት እግሮችና አለብላቢ መናደፊያ ረጅም ጅራት ያለው ትንሽ እንስሳ ነው። ሲናደፍ በጣም ያሳምማል።
“እነርሱ የሚናገሩትን አትፍራ”
“ፊታቸው” የሚለው ቃል ሕዝቡ በፊት ገጽታቸው የሚያስተላልፉትን መልዕክት የሚያሳይ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “አንተን ከሚያዩበት መንገድ የተነሣ እኔን ለማገልገል ያለህ ፍላጎት አይጥፋብህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በጣም አመፀኞች ናቸው” ወይም “በእኔ ላይ ፈጽመው አምፀውብኛል”
ይህ በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡5 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ፣ 1) በሰማያት ውስጥ ያለ አንድ ሰው እጁን ወደ ሕዝቅኤል ዘርግቶለታል፤ ሕዝቅኤል ማየት የቻለው ከእጁ እስከ ክርኑ ወይም እስከ ትከሻው ያለውን ብቻ ነው፣ ወይም 2) “የሰው ልጅ የሚመስለው” እጁን ዘርግቷል (ሕዝቅኤል 1፡26)።
“ጽሑፍ ያለበት ጥቅልል”
በውስጠ ታዋቂ ያለው “እርሱ” የሚያመለክተው “የሰው ልጅ የሚመስለውን” ነው (ሕዝቅኤል 1፡26)።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው በፊት ለፊቱና በስተጀርባው በሁለቱም በኩል ጽፎበት ነበር” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የነገር ስም የሆኑትን “ሙሾ”፣ “ለቅሶ”፣ እና “ዋይታ”ን ለማስቀረት እንደገና መነገር ይችላል። አ.ት፡ “እነዚህ ሰዎች እንደሚያሟሹ፣ አንድ የሚወዱት ቢሞትባቸው እንደሚሆኑት ሁሉ እንደሚያዝኑና የከፋ ነገር እንደሚደርስባቸው አንድ ሰው ጽፎበት ነበር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው “አንድ ሰው የሚመስል” የተባለለትን ነው (ሕዝቅኤል 1፡26)
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር እየሰጠው ያለውን የመጽሐፍ ጥቅልል ነው (ሕዝቅኤል 2፡9ን ተመልከት)
ይህ በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። አ.ት፡ “እስራኤላውያንን” ወይም “የእስራኤላውያንን የሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ብዙ ትርጉሞች “ጥቅልሉ” ወይም “ይህ ጥቅልል” የሚል አላቸው።
“ሆድ” የሚለው ቃል ሰዎች ከውጭ ሊያዩት የሚችሉትን የሰውነት ክፍል ያመለክታል። “ጨጓራ” የሚለው ቃል ደግሞ በሆድ ውስጥ ያለውን ውስጣዊ ብልት ያመለክታል።
ማር ይጣፍጣል፣ ጥቅልሉም ይጣፍጥ ነበር።
የአንተ ቋንቋ ተናጋሪውን መለየት ካለበት “አንድ ሰውን የሚመስል” በማለት ቢለየው ይመረጣል (ሕዝቅኤል 1፡26)። እርሱ “መንፈስ ቅዱስ” አልነበረም።
ይህ በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እስራኤላውያንን” ወይም “የእስራኤላውያንን የሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እንግዳ ወይም አስቸጋሪ ቋንቋ የሚናገር”
“ሕዝባቸው እንግዳ ቋንቋ ወደሚናገር ብርቱ ሕዝብ አልካሁህም”
ይህ ሊሆን የሚችል፣ ነገር ግን ያልሆነ መላ ምታዊ ሁኔታ ነው። እግዚአብሔር የሕዝቅኤልን ቋንቋ መረዳት ወደማይችሉ ሕዝቦች አልላከውም።
“እነርሱ” የሚለው ቃል ከእስራኤል ሌላ ብርቱ የሆነን ሕዝብ ያመለክታል።
በመሠረቱ የሁለቱም ትርጉም ተመሳሳይ ነው። አ.ት፡ “በጣም አመፀኞች” ወይም “በጣም እልኸኞች”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ለለውጥ ፈቃደኛ አለመሆን” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ ሕዝቡ እግዚአብሔርን እንደተቋቋሙትና ሊታዘዙት ፈቃደኞች አለመሆናቸውን ይጠቁማል። ሕዝቡ ለማድረግ የሚፈልጉትን የሚወስኑበትን በአካል ውስጥ የሚገኘውን ስፍራ ለመገለጽ ልብ ጥቅም ላይ ውሏል። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡4 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ተመልከት” የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው አስገራሚ መረጃ ትኩረት እንዲሰጥ ሕዝቅኤልን ያነቃዋል።
“ፊት” እና “ፊታቸው” የሚሉት ቃላት ጥቅም ላይ የዋሉት ዐረፍተ ነገሩ ስለሚናገርላቸው ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “አንተንም እንደ እነርሱ እልኸኛ አድርጌሃለሁ” (See: Synecdoche)
“ግንባር” ፊት ለፊት ወይም ከቅንድብ በላይ ያለው ክፍል ሲሆን ሰውየው ስለሚያስበው ነገር ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ጠንካራ አድርጌሃለሁ . . . ስለዚህ የምትሠራውን ሥራ አታቆምም” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ግንባርህን ከባልጩት ይልቅ ጠንካራ እንደሆነ ድንጋይ አድርጌአለሁ”
ከጥንካሬው የተነሣ ከብረት ወይም ከሌላ ድንጋይ ጋር ሲያጋጩት እሳት የሚፈጥር ጠንካራ ድንጋይ
ይህ በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡5 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ልብ” የሰውን አዕምሮ ይወክላል። አ.ት፡ “በጥንቃቄ አድምጣቸው፣ አስታውሳቸውም” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ምርኮኞች” የሚለው ቃል በባቢሎን የሚኖሩትን የእስራኤል ሕዝብ ያመለክታል።
“የሕዝብህ ወገን”፣ ባቢሎናውያን ወደ ባቢሎን ሳይወስዱት በፊት ሕዝቅኤል በይሁዳ ይኖር ነበር።
ይህንን በሕዝቅኤል 2፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
አንዳንድ ትርጉሞች “ስፍራ … ይባረክ!” የሚሉትን ቃላት “ታላቅ የመሬት መንቀጥቀጥ” የተናገረው አድርገው ይወስዳሉ፤ “’የእግዚአብሔር ክብር ከስፍራው ይባረክ!’ የሚለውን ታላቅ የምድር መንቀጥቀጥ ድምፅ ከበስተኋላዬ ሰማሁ”። ሌሎች የምድር መንቀጥቀጡን ድምፅ የእግዚአብሔር ክብር ከስፍራው ሲለቅ የነበረው ድምፅ አድርገው ይረዳሉ፣ “የእግዚአብሔር ክብር ስፍራውን ሲለቅ ከበስተኋላዬ ታላቅ የምድር መንቀጥቀጥ ድምፅ ሰማሁ”።
ድምፁ ከመሬት መንቀጥቀጥ፣ እንደ መሬት መንቀጥቀጥ ከፍ ካለ ድምፅ፣ ወይም ከክንፎችና ከመንኩራኩሮች መጥቶ እንደሆን ግልጽ አይደለም። አ.ት፡ “ታላቅ የመሬት መንቀጥቀጥ ድምፅን የሚመስል ድምፅ” ወይም “የሚናገርን ድምፅ፤ ታላቅ የመሬት መንቀጥቀጥ ድምፅን የሚመስል ድምፅ” ወይም “ከፍ ያለ የጉርምርምታ ድምፅ”
ይህንን በሕዝቅኤል 1፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“እንደ መሬት መንቀጥቀጥ ድምፅ ያለ ከፍተኛ፣ ጥልቅና ኃይለኛ የጉርምርምታ ድምፅ”
“ምሬት” እና “ቁጣ” የሚሉት ቃላት የቁጣ ዓይነቶች ናቸው። ይህ እንደ ሁለት ዐረፍተ ነገር ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በሩቅ። መራራ ነበርኩኝ፣ መንፈሴም ቁጣን ተሞልቶ ነበር” ወይም “በሩቅ። በጣም መራራና ቁጡ ነበርኩኝ”
ሕዝቅኤል አፉ ላይ መጥፎ ጣዕም የተሰማው እግዚአብሔር መጥፎ ጣዕም ያለውን ነገር እንዲበላ ስላስገደደው ይመስል በእግዚአብሔር ላይ ስለመቆጣቱ ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ለማድረግ የማይፈልጋቸውን ነገሮች እንዲያደርግ እግዚአብሔር ያዘዘውና ወደ ምድር የገፋው ይመስል ሕዝቅኤል ማዘኑንና መድከሙን ይናገራል።(ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “እጅ” የሚለው ቃል አብዛኛውን ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውለው የአንድን ሰው ኃይል ወይም ተግባር ለማመልከት ነው። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር ኃይል” ወይም 2) ለተማረኩት እስራኤላውያን ይናገር ዘንድ እግዚአብሔርን ስላልታዘዘ እግዚአብሔር እንደ ተቆጣው ሕዝቅኤል አውቋል የሚሉት ናቸው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በባቢሎን ያለች መንደር ስትሆን ከዋና ከተማዋ በስተደቡብ - ምስራቅ 80 ኪ.ሜ ላይ የምትገኝ፣ ባቢሎን በመባልም ትጠራ ነበር (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከለዳውያን የእትክልት ቦታቸውን ለማጠጣት ቆፍረውት የነበረ ወንዝ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
“እጅግ ስለተገረምኩኝ ምንም ለማድረግ አልቻልኩም”
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የአንድ ከተማ ሕዝብ እንዲዘጋጅና እንዲድን ጠባቂው ጠላት በመምጣት ላይ መሆኑን እንደሚያስጠነቅቅ ሁሉ ሕዝቅኤል የእስራኤልን ሕዝብ እንዲያስጠነቅቅ እግዚአብሔር ነግሮታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እስራኤላውያንን” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኃጢአተኛው ክፉ ሥራ መሥራቱን ማቆም እንዳለበት ግልጽ ማድረግ ይኖርብሃል። አ.ት፡ “ኃጢአተኛው በሕይወት ይኖር ዘንድ ክፉ ሥራውን ከመሥራት እንዲያቆም ማስጠንቀቂያ”
“ክፉ ሕዝብ”
ይህ አንድን ሰው በግድያ ወንጀል በኃላፊነት ወይም በበደለኝነት ስለመያዝ የተነገረ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “አንተ ራስህ እንደገደልከው ቆጥሬ እፈርድብሃለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ከክፉ ሥራው” የሚለው ሐረግ ትርጉሙ “ከኃጢአቱ” ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ነው። አ.ት፡ “ክፉ ነገሮችን ማድረጉን አያቆምም”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “ክፉ ነገር እንዲደርስበት አድርግ” ወይም 2) “በግልጽ ኃጢአትን እንዲሠራ አድርገው” የሚሉት ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እንደ ኃጢአተኛ ይሞታል” ወይም “እኔን ስላልታዘዘኝ እንደ በደለኛ ሰው ይሞታል”
ይህ አንድን ሰው በግድያ ወንጀል በኃላፊነት ወይም በበደለኝነት ስለመያዝ የተነገረ የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “አንተ ራስህ እንደገደልከው ቆጥሬ እፈርድብሃለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አስጠንቅቀኸዋልና” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“እጅ” የሚለው ቃል አብዛኛውን ጊዜ የአንድን ሰው ኃይል ወይም ተግባር ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር ኃይል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በሕዝቅኤል 1:28 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ከለዳውያን የእትክልት ቦታቸውን ለማጠጣት ቆፍረውት የነበረ ወንዝ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 1፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
“በምድር ላይ ሰገድሁ” ወይም “በምድር ላይ ተጋደምኩ”። ሕዝቅኤል የወደቀው በአደጋ ምክንያት አይደለም። እርሱ በምድር ላይ የወደቀው ለእግዚአብሔር ያለውን አክብሮትና ፍርሐት ለማሳየት ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 1፡28 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የአንተ ቋንቋ ተናጋሪውን መለየት ካለበት “አንድ ሰውን የሚመስል” በማለት ቢለየው ይመረጣል (ሕዝቅኤል 1፡26)። እርሱ “መንፈስ ቅዱስ” አልነበረም።
ይህ በቀጥታ መተርጎሙ እጅግ የተሻለ ነው።
“ከውስጥ የአፍህን የላይኛውን ክፍል”
“መናገር አትችልም”
ይህ በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡5 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መናገር እንድትችል አደርግሃለሁ”
“ለመስማት እምቢተኛ የሆነ አይሰማም”
ይህንን በሕዝቅኤል 2፡4 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
ሕዝቅኤል ሥዕል ሊሥል እንደሆነ ግልጽ ማድረግ ይኖርብህ ይሆናል። አ.ት፡ “የኢየሩሳሌምን ከተማ ሥዕል ሣል”
“ከተማይቱን ለመማረክ ክበባት”
“በእርሷ ላይ ጠንካራ ግንብ ሥራባት”። ሕዝቡ ከተማይቱን ትቶ እንዳይወጣ ግንቡ ያግደዋል።
“ጠላት እንዲገባባት በስተውጪዋ መሰላል ሥራባት”። ኢየሩሳሌም በውስጧ የሚኖረውን ሕዝብ ለመከላከል በዙሪያዋ ቅጥር ነበራት። ጠላት ወደ ውስጥ መግባት የሚችለው በቅጥሩ ላይ መዝለል የሚያስችለው መሰላል ከኖረው ብቻ ነበር።
“ሰዎች በሮቹን ሰብረው ወደ ውስጥ መግባት እንዲችሉ ትላልቅ ግንዶችን በዙሪያዋ አስቀምጥ”። “ግንብ ማፍረሻ መሣሪያዎች” ሰብረው ወደ ውስጥ መግባት እንዲቻላቸው በውትድርና ውስጥ ያሉ በርካታ ወንዶች አንሥተው ግንቡን ወይም በሩን የሚመቱባቸው ረጃጅም ዛፎች ወይም ምሶሶዎች ናቸው።
ይህ በከተማይቱ ምሳሌ ላይ አፍጥጦ እንዲመለከት የተሰጠ ትዕዛዝ ከተማይቱ የመቀጣቷ ምልክት ነው። አ.ት፡ “በከተማይቱ ላይ አፍጥጥባት” ወይም “ጉዳት ይደርስባታልና በከተማይቱ ላይ አፍጥጥባት”
እዚህ ጋ “ፊት” ፍላጎትን ወይም አትኩሮትን የሚወክል ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን “ፊትህን አቅና” የሚያመለክተው በአንድ ነገር ላይ በቀጥታ ማተኮርን ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እስራኤላውያንን” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “ስለ እስራኤላውያኑ ኃጢአት ቅጣቱን በምልክትነት ተሸከም” ወይም 2) “በኃጢአታቸው ምክንያት በጎንህ በመተኛት መከራን ተቀበል” የሚሉት ናቸው።
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እስራኤላውያንን” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “በኃጢአታቸው ምክንያት አንተ በደለኛ ትሆናለህ” ወይም 2) “በኃጢአታቸው ምክንያት ትቀጣለህ”። ከእነዚህ ትርጉሞች ሁለቱም ክፍት በሆነው ተለዋዋጭ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ላይ እንደተመለከተው በ”ምልክታዊነት” ይገለጻል።
“የእስራኤልን መንግሥት በቁጣ እያየህ ተጋደም”
“በምቀጣቸው ዓመታት ቁጥር ልክ ተመሳሳይ ቀናትን በጎንህ እንድትተኛ የማዝህ እኔው ራሴ ነኝ”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) በየዓመቱ ስለ ኃጢአታቸው ይቀጣሉ ወይም 2) በየዓመቱ ኃጢአትን ሠርተዋል የሚሉት ናቸው።
“ሦስት መቶ ዘጠና ቀናት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
የእስራኤል መንግሥት እንደምትከበብ ለማመልከት ሕዝቅኤል በግራ ጎኑ የሚተኛባቸው ቀናት
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ስለ ኃጢአት በደለኛ ትሆናለህ” ወይም 2) “ስለ ኃጢአት ተቀጣለህ”። ከእነዚህ ትርጉሞች ሁለቱም ክፍት በሆነው ተለዋዋጭ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ላይ እንደተመለከተው በ”ምልክታዊነት” ይገለጻል። እነዚህን ቃላት በሕዝቅኤል 4፡4 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የይሁዳን ዘሮች ያመለክታል። እነዚህን ቃላት በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “የይሁዳ ሕዝብ ወገን” ወይም “የይሁዳ ሕዝብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ይህንን አንድ ቀን እኔ ለምቀጣቸው ለእያንዳንዱ ዓመት እንድታደርገው አደርግሃለሁ”
ይህ በኢየሩሳልም ምሳሌ ላይ አፍጥጦ እንዲመለከት የተሰጠ ትዕዛዝ ኢየሩሳሌም የመቀጣቷ ምልክት ነው። ተመሳሳዩን ሐረግ በሕዝቅኤል 4፡3 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በተከበበችው በኢየሩሳሌም ከተማ ላይ አፍጥጥባት” ወይም “ጉዳት ይደርስባታልና በተከበበችው በኢየሩሳሌም ከተማ ላይ አፍጥጥባት”
እዚህ ጋ “ፊት” ፍላጎትን ወይም አትኩሮትን የሚወክል ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን “ፊትህን አቅና” የሚያመለክተው በአንድ ነገር ላይ በቀጥታ ማተኮርን ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በኢየሩሳሌም ላይ ሊመጡ ስላሉት መጥፎ ነገሮች ትንቢት ተናገር”
“ተመልከት” ወይም “አድምጥ” ወይም “የምነግርህን ልብ በል”
ማሰሪያ አንድን ሰው ከመንቀሳቀስ የሚገድቡ ገመዶች ወይም ሰንሰለቶች ናቸው። “ማሰሪያ” የሚለው ቃል እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን ያሰረበትን አንዳች ነገር አመልካች ዘይቤአዊ አነጋገር ወይስ በቀጥታ የሚታይ ገመድ ተጠቅሞ እንደሆነ ግልጽ አይደለም። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የተለያዩ የጥራጥሬ ዓይነቶች ናቸው።
ሐረግ፣ ዘሩ ሊበላ የሚችል፣ በተናጠል የሚያድግ ያለበለዚያ ፍሬ አልባ የሚሆን
ይህም እንደ ባቄላ ነው፣ ነገር ግን ዘሩ በጣም ትንሽ፣ ክብና በመጠኑ ጠፍጠፍ ያለ ነው። (የማይታወቁትን መተርጎም የሚለውን ተመልከት)
“ሦስት መቶ ዘጠና ቀናት” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“በቀን 20 ሰቅል”። አንድ ሰቅል የ11 ግራም ያህል ክብደት አለው። አ.ት፡ “በየቀኑ 200 ግራም እንጀራ” (ቁጥሮች እና ክብደት በመጽሐፍ ቅዱስ የሚለውን ተመልከት)
“1/6ኛ ኢን” ወይም “የኢን ስድስተኛ ክፍል” ወይም “ግማሽ ሊትር ገደማ”
አንድ ኢን 3.7 ሊትር ነው።
“እርሱን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እንጀራን ነው (ሕዝቅኤል 4:9)።
ከገብስ የሚዘጋጅ ዝርግ እንጀራ (ሕዝቅኤል 4:9) (የማይታወቁትን መተርጎም የሚለውን ተመልከት)
“በደረቅ የሰው ሰገራ እሳት በማንደድ ታበስልበታለህ”። የአንተ ቋንቋ ይህንን በትህትና የሚገልጽበት መንገድ ይኖረው ይሆናል።
በኃይል ይባረራሉ
“ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፣ ይህንን ማድረግ አይገባኝም”። ጌታ እንዲያደርግ ባዘዘው ነገር ሕዝቅኤል በጣም ተረብሿል።
ይህንን በሕዝቅኤል 2፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። እዚህ ጋ ሕዝቅኤል እየተናገረ ያለው ለጌታ ነው።
“የተበከለ ሥጋ ከቶ በልቼ አላውቅም”
“አስቀያሚ፣ እርኩስ ሥጋ”። ይህ በበሽታ ወይም በእርጅና ምክንያት ከሞተ ወይም በሌላ እንስሳ ከተገደለ እንስሳ የመጣ እርኩስ ሥጋን ያመለክታል።
“ስማ” ወይም “አሁን ለምነግርህ ጠቃሚ ነገር ትኩረት ስጥ”
“እንድትጠቀምበት እፈቅድልሃለሁ”
ከከብቶች የሚገኝ ኩበት። የአንተ ቋንቋ ይህንን የሚገልጽበት የትህትና አገላለጽ ይኖረው ይሆናል።
ከሰው የሚወጣ ጠጣር ሰገራ። የአንተ ቋንቋ ይህንን የሚገልጽበት የትህትና አገላለጽ ይኖረው ይሆናል። ይህንን በሕዝቅኤል 4፡12 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
“ተመልከት” ወይም “ስማ” ወይም “የምነግርህን ልብ በል”
“የኢየሩሳሌምን የምግብ አቅርቦት አቆማለሁ”
አቅርቦቱ በትር ተብሎ ተጠርቷል፤ ምክንያቱም አንዳንድ ሰዎች መንገድ ለመሄድና ሥራቸውን ለመሥራት ምርኩዝ እንደሚፈልጉ ሁሉ ሰዎች በሕይወት ለመኖር ምግብ ይፈልጋሉ። እንጀራ ሁሉንም ዓይነት ምግብ ይወክላል። አ.ት፡ “የምግብ አቅርቦት” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና Synecdoche የሚለውን ተመልከት)
እንጀራውን ለምን እንደሚመጥኑት ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል። “ላይበቃቸው እንደሚችል በማሰብ እንጀራቸውን በጥንቃቄ ይከፋፍላሉ”
ለብዙ ሰዎች የማይበቃ ሲሆን የአንድን ነገር አነስተኛ መጠን መስጠት ነው።
“መደንገጥ” የሚለው ቃል የመፍራት ዘይቤአዊ አነጋገር ሲሆን “መንቀጥቀጥ” ፍርሃትን ይወክላል። አ.ት፡ “እየደነገጡ መመጠን” ወይም “እየፈሩ መመጠን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “እያንዳንዱ ወንድሙ ምን ያህል ምግብ በመብላት መንምኖ እንደሚጠፋ በማየት ይጨነቃል”
“መንምኖ መጥፋት” የሚለው ሐረግ በአብዛኛው ጥቅም ላይ የሚውለው ለሥጋ ወይም ለሚበሰብስ እንጨት ነው። እዚህ ጋ በዘይቤአዊ አነጋገር ክፉ ሰዎች ምግብ ስለሌላቸው እንደሚከሱና እንደሚሞቱ ያሳያል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
“ጸጉር ለመቁረጥ የሚያገለግል ምላጭ”
“ጸጉርህንና ጺምህን ተላጨው” ወይም “ከራስህ ላይ ጸጉርህን፣ ከፊትህም ላይ ጺምህን አስወግድ”
“ከጸጉርህ አንድ ሦስተኛውን አቃጥለው” )
መካከል
“የኢየሩሳሌም የከበባዎቹ ቀናት ባበቃ ጊዜ” ወይም “ኢየሩሳሌም እንዴት በከበባ ስር እንደምትወድቅ የምታሳይበት ቀናት በሚያበቁበት ጊዜ”
“ከሦስቱ የጸጉር ክምሮች አንደኛውን ውሰድ”
“እርሱን በከተማው ሁሉ ላይ በሰይፍህ ምታው”
ሕዝቅኤል ጸጉሩንና ጺሙን በተላጨ ጊዜ ጸጉሩን ከማቃጠሉ በፊት ይህንን ማድረግ ነበረበት (ሕዝቅኤል 5፡1-2)። እነዚህን ቁጥሮች ከእነዚያ ቁጥሮች በፊት ማድረግ ይኖርብህ ይሆናል። “ይሁን እንጂ ጸጉርህንና ጺምህን በምትላጭበት ጊዜ ከማቃጠልህ በፊት . . . ውሰድ። ከዚያም ጸጉሩን በንፋስ ላይ ከበተንከው በኋላ ውሰድ” (የሁነቶች ቅደም ተከተል እና የቁጥር መሸጋገሪያ የሚለውን ተመልከት)
“ከክምሩ ላይ ጥቂት ጸጉሮችን”
“እነርሱን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጸጉሮቹን ነው። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ጸጉሮቹ ሕዝቅኤል ሊያስራቸው እስኪችል ድረስ ረጅም ነበሩ ወይም 2) ሕዝቅኤል ጸጉሮቹን በአንድ ላይ መስፋት ወይም ማጣበቅ ነበረበት 3) ሕዝቅኤል ጸጉሮቹን በልብስ እጥፋት ውስጥ ማስቀመጥ ነበረበት የሚሉት ናቸው።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “በክንድህ ላይ ያለ ልብስ” (“የልብስህ እጅጌዎች”) ወይም 2) “የልብስህ ዘርፍ” (“የልብስህ ጠርዝ”) ወይም 3) መታጠቂያ ላይ የሚሸጎጥበት የልብስ እጥፋት የሚሉት ናቸው።
“እሳት ከዚያ ይስፋፋል፣ የእስራኤልን ሕዝብ በሙሉ ያቃጥላል”። እስራኤል በዚያ ቤት ውስጥ የሚኖሩ ቤተሰቦች የሆኑ ያህል (ይሁን እንጂ በዚያን ጊዜ ከቤቱ ውጭ ነበሩ) እግዚአብሔር በቤቱና በእስራኤል ሕዝብ ላይ እሳት በመለኮስ እስራኤልን እንዴት እንደሚቀጣት ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እስራኤላውያንን” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በሕዝቅኤል 2:4 እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
“ይህ ቅርጽ ኢየሩሳሌምን ይወክላል” (ሕዝቅኤል 4:1)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) በኢየሩሳሌም ዙሪያ ሁሉ ሌሎች ሀገሮች ነበሩ ወይም 2) “ከሌሎች ሀገራት ሁሉ ይልቅ በጣም ጠቃሚ” የሚሉት ናቸው።
ኢየሩሳሌም “እርሷ” እና “የእርሷ” ተብላ ተመልክታለች (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
“አጎራባች ሀገሮች” ወይም “በዙሪያዋ ያሉ ሀገሮች”
“ኢየሩሳሌምና የእስራኤል ሕዝብ ፍርዴን ለመታዘዝ እምቢ ብለዋል”
ይህንን በሕዝቅኤል 2:4 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት
“ምክንያቱም ኃጢአተኝነትሽ ከማንም ይልቅ የከፋ ነው” ወይም “ምክንያቱም ከማንም ይልቅ ሲበዛ የማትታዘዢ ነሽ”
“በዙሪያሽ ያሉ ሁሉ”
መሄድ የአንድን ሰው የሕይወት አኗኗር የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በሕጌ መሠረት አልኖሩም” ወይም “ሕጌን አልታዘዙም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ወይም ድንጋጌዎቼን ታዘዋል”
“ተመልከቱ!” ወይም “ስሙ!” ወይም “የምነግራችሁን ልብ በሉ!”
“በተለያየ መንገድ እፈርድባችኋለሁ” ወይም “እቀጣችኋለሁ”።
“ቀድሞ ያላደረግሁትንና ዳግመኛ በተመሳሳይ መንገድ የማላደርገውን” ወይም “ቀድሞ ከቶ ያላደረግሁትንና ዳግመኛም ከቶ የማላደርገውን”።
“በምታደርጊያቸው አስጸያፊ ነገሮች ሁሉ ምክንያት”። ሕዝቡ ጣዖታትንና ሐሰተኞች አማልክትን ያመልኩ ስለ ነበር እግዚአብሔር ተቆጥቷል።
ሕዝቅኤል የሚነግራቸው ምናልባት ሕዝቡ የሚበሉትን ምግብ በሚያጡበት ጊዜ በእርግጠኝነት ምን ሊሆን እንዳለ ነው።
“እፈርድብሻለሁ” ወይም “የከፋ ቅጣት እቀጣሻለሁ”
“የቀራችሁትን ሁሉ ወደ ተለያዩ ቦታዎች እንድትሄዱ አስገድዳችኋለሁ”
“ሕያው መሆኔ እርግጥ የመሆኑን ያህል”። እግዚአብሔር ቀጥሎ የሚናገረው የተረጋገጠ እውነት መሆኑን ለማሳየት ይህንን አገላለጽ ይጠቀማል። ይህ ጽኑ ተስፋ የመስጫ መንገድ ነው። አ.ት፡ “ጽኑ መሐላ አደርጋለሁ” (የአነጋገርዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የንግግሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “እኔ፣ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በሕዝቅኤል 2:4 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት
እግዚአብሔር ለራሱ አገልግሎት ብቻ የለየውን ስፍራ አበላሽተውታል
“ከምጠላቸው ነገሮቻችሁ ሁሉ ጋር”። ይህ ጣዖታትን እንደሚያመለክት ግልጽ ማድረግ ይኖርብህ ይሆናል። “ከምጠላቸው ጣዖቶቻችሁ ሁሉ ጋር” ወይም “አስጸያፊ ከሆኑት ጣዖቶቻችሁ ሁሉ ጋር”
“እናንተ ከምታደርጓቸው አስጸያፊ ነገሮቻችሁ ሁሉ ጋር”
ዓይን ባለቤቱ ስለሆነው ስለ ሰው የተነገረ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “አልራራልሽም”
“ያለ ጥርጥር እቀጣሻለሁ”
“በረሃብ ምክንያት ከእነርሱ ብዙዎቹ ይሞታሉ”
“ተቆጥቼ ለማድረግ የፈለግሁትን ሁሉ ስላደረግሁ ከዚህ በኋላ አልቆጣም”
“ንዴት” የሚለው ቃል ብርቱ ቁጣ ማለት ሲሆን እዚህ ጋ ቅጣትን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። “በሚገባ ስለቀጣኋቸው እነርሱን መቅጣቴን አቆማለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ለምን እንደሚረካ ግልጽ ማድረግ ይኖርብህ ይሆናል። አ.ት፡ “በበቂ ሁኔታ ስለቀጣኋቸው እረካለሁ”
“እነርሱን መቅጣቴን በምጨርስበት ጊዜ”
“ቁጣ” እና “ንዴት” የሚሉት ቃላት መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ነገር ሲሆን እግዚአብሔር በጣም ስለመቆጣቱ አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “በጣም ስለተቆጣሁሽ”
“ፍላጻዎች” የሚለው ቃል ሕዝቡ ለረጅም ጊዜ ምግብ በሚያጡበት ጊዜ የሚሰማቸውን ብርቱ ህመም የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የጽኑ ረሃብ ህመም እንዲሰማችሁ አደርጋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ረሃባችሁን አስከፊ አደርገዋለሁ” ወይም “ረሃባችሁ ለረጅም ጊዜ እንዲቆይ አደርጋለሁ” ወይም “የምትበሉት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያነሰባችሁ እንደሚሄድ እርግጠኛ ሁኑ”
“በትር” ሰዎች ለድጋፍ የሚመረኮዙት ነገር ነው። ይህ ሐረግ ሕዝቡ የተማመነበትን የምግብ አቅርቦት የማስወገድ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። “የእንጀራ በትር” በሕዝቅኤል 4፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ተመልከት። አ.ት፡ “የምግብ አቅርቦታችሁን አቋርጣለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በሽታና አስከፊ ሞት በከተማው ውስጥ በመዘዋወር ያገኙትን ሁሉ በሚገድሉ ወታደሮች ተመስለዋል። አ.ት፡ “ብዙ ሰዎች በበሽታ ይሞታሉ፣ ሌሎች ብዙዎች ደግሞ በጦርነት ይሞታሉ” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
“ሰይፍ” የሚለው ቃል ሰይፍን በመጠቀም ሰዎችን የሚገድሉትን ወታደሮች የሚያመለክት ፊሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “እኔ ራሴ ወታደሮች መጥተው እንዲገድሏችሁ አደርጋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንዳች ነገር መናገሩን ለማስታወቅ ጥቅም ላይ የዋለ የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እግዚአብሔር እነዚህን ቃላት ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
ይህ በዚያ ያሉትን ሰዎች ስለ መቅጣቱ ምሳሌ ይሆን ዘንድ በተራሮቹ ላይ እንዲያፈጥ የተሰጠ ትዕዛዝ ነው። ተመሳሳዩን ሐረግ በሕዝቅኤል 4፡3 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በእስራኤል ተራሮች ላይ አፍጥጥ” ወይም “በዚያ የሚኖሩት ሰዎች ጉዳት ያገኛቸው ዘንድ በእስራኤል ተራሮች ላይ አፍጥጥ”
ፊትህን በእስራኤል ተራሮች ላይ አቅና የእስራኤል ተራሮች የሚገኙት ርቀት ላይ ነበር፤ በመሆኑም ሕዝቅኤል ሊያያቸው አይችልም፤ ነገር ግን በዚያ አቅጣጫ ማፍጠጡ የመጎዳታቸው ምልክት ነበር። አ.ት፡ “ወደ እስራኤል ተራሮች ዙርና አፍጥጥባቸው” ወይም “በዚያ ያሉ ሰዎች ጉዳት እንዲደርስባቸው በእስራኤል ተራሮች አቅጣጫ አፍጥጥ”
እዚህ ጋ “ፊት” የትኩረት ወይም የመመልከት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በእስራኤል ምድር ያሉ ተራሮች”
“ተመልከቱ!” ወይም “ስሙ!” ወይም “የምነግራችሁን ልብ በሉ!”
ይህንን በሕዝቅኤል 2:4 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
“ሰይፍ” የሚለው ቃል ሰይፍን በመጠቀም ሰዎችን የሚገድሉትን ወታደሮች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ወታደሮች መጥተው እንዲገድሏችሁ እጠራቸዋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ወደ ፊት ሰዎች በመሰዊያዎቻችሁ ላይ አይሰዉም፣ ጠላቶቻችሁም ዐምዶቻችሁን ይሰባብራሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ወደ እነዚህ ነገሮች ወታደሮችን እንደሚልክ ይናገራል (ሕዝቅኤል 6፡3)። አ.ት፡ “… እንዲጥሉ ወታደሮችን እልካለሁ፤ እነርሱ … ያጋድማሉ … ይበትናሉም”
“የሞቱትን ሰዎቻችሁን”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የጠላት ወታደሮች ከተሞቻችሁን ባድማ ያደርጋሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የጠላት ወታደሮች መሰዊያዎቻችሁን ይሰባብራሉ” ወይም “የጠላት ወታደሮች ይሰባብሯቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። “ዐምዶች”ን በሕዝቅኤል 6፡4 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ዐምዶቻችሁን ይቆራርጧቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሥራዎቻችሁን ማንም አያስብም” ወይም “የሠራችኋቸውን ሁሉ ያጠፉታል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ጠላት ብዙ ሰዎችን ሲገድል ታያላችሁ”
እግዚአብሔር ሰዎች እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን ያውቃሉ ብሎ በሚናገርበት ጊዜ እርሱ ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለው ብቸኛው እውነተኛ አምላክ መሆኑን ሰዎች ያውቃሉ ማለቱ ነው። አ.ት፡ “እውነተኛው አምላክ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ትረዳላችሁ” ወይም “ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለኝ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ትገነዘባላችሁ”
“ሰይፍ” የሚለው ቃል ሰይፍን በመጠቀም ሰዎችን የሚገድሉ ወታደሮችን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ወታደሮቹ የማይገድሏቸው ጥቂቶች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በተለያዩ ሀገሮች በምበትናችሁ ጊዜ” ወይም “በሌሎች ሀገሮች እንድትኖሩ በማስገድዳችሁ ጊዜ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ከብዙ ሰዎች ጋር እንደምትተኛ እንደ አንዲት ሴት አድርጎ የተናገረው ስለ እስራኤል ነው። አ.ት፡ “ልክ ሚስቴ እኔን ትታ ከሌሎች ወንዶች የተኛች ያህል አዝኛለሁ” )
እግዚአብሔር አንዲት ያገባች ሴት ሌሎች ወንዶችን እንደምታይና ከእነርሱ ጋር ለመተኛት እንደምትመኝ አድርጎ የሚናገረው ስለ እስራኤላውያን ነው። አ.ት፡ “በነገራችን ላይ ጣዖታትን ለማምለክ በብርቱ ተመኝተዋል”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ባደረጓቸው ክፉ ነገሮች ምክንያት ራሳቸውን መጥላታቸውን የፊት ገጽታቸው ያሳያል” ወይም 2) “ያደረጓቸውን ክፉ ነገሮች መጥላታቸውን ፊታቸው ያሳያል” የሚሉት ናቸው።
እርሱ የሚናገረው አስፈላጊ መሆኑን ለሕዝቅኤልና ለሕዝቡ ለማስታወስ እግዚአብሔር ስለ ራሱ በስሙ ይናገራል። አ.ት፡ “እኔ ጌታ እግዚአብሔር ይህንን እናገራለሁ” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በሕዝቅኤል 2:4 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
ሕዝቅኤል የሕዝቡን ትኩረት ለማግኘት ይህንን ምልክታዊ ተግባር ይፈጽም ነበር። ይህ የድጋፍ ጭብጨባ አልነበረም።
ይህ ቃል የተነገረው በእነዚያ ክፉ ነገሮችን የሚሠሩ ሰዎችን ባዩት እና በክፉ አድራጊዎች ላይ ክፉ ነገሮች ውጤት ሆነው እንደሚደርሱባቸው በተገነዘቡ ሰዎች ነው። የአንተ ቋንቋ ተመሳሳይ ቃል ካለው እዚህ ጋ ልትጠቀምበት ያስፈልግህ ይሆናል።
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እስራኤላውያንን” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መውደቅ” “መሞት”ን በጨዋነት የመግለጫ ቃል ነው። “ሰይፍ” የሚለው ቃል ሰይፍን በመጠቀም ሰዎችን የሚገድሉ ወታደሮችን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው።
“በእነርሱ ላይ ቁጣዬን አረካለሁ” ወይም “ዳግመኛ እስከማልቆጣ ድረስ እቀጣቸዋለሁ”
“ከፍ ባለ ኮረብታ ሁሉ ላይ ባሉት በመሰዊያዎቻቸው ዙሪያ” የሚለው ሌላው ሊሆን የሚችል ትርጉም ነው።
“ኮረብታ፣ በተራሮች ጫፍ ሁሉ ላይ፣ ከእያንዳንዱ የለመለመ ዛፍ ስር እና ከእያንዳንዱ ቅጠሉ ጥቅጥቅ ያለ ዋርካ ስር”
ጤናማና የሚያድግ
ለአምላኪዎች ጥላ የሚሰጣቸው ጠንካራ እንጨት ያለው ረጅም ዛፍ
የአንዲት ከተማ ስም (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
x
ስለ “ፍጻሜ” የተነገረው ዘራፊ ሰዎችን እንደሚያጠቃቸው ተደርጎ ነው። አ.ት፡ “ሕይወትሽ አልቋል” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
“ቁጣ” እግዚአብሔር በሰዎቹ ላይ እንደሚወረውረው ፍላጻ ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ተቆጥቻለሁ፣ ስለዚህ እቀጣሻለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እንደምትሠሪያቸው ነገሮች” ወይም “በምትሠሪው ክፉ ነገሮች ምክንያት”
“እነዚያን እጅግ የምጠላቸውን ነገሮች በማድረግሽ እቀጣሻለሁ”
ዓይን ባለቤቱ የሆነውን ሰውን ይወክላል። አ.ት፡ “አልራራልሽም”
አንድ ሰው የሕይወት ዘይቤው እንደሚሄድበት ጎዳና ሆኖ ተነግሯል። አ.ት፡ “ስላደረግሻቸው ነገሮች እቀጣሻለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “በአስጸያፊነታችሁ ምክንያት ሁላችሁንም እቀጣችኋለሁ” ወይም 2) “ጣዖታትን ማምለካችሁን እስከ ቀጠላችሁ ድረስ ይህ ይደርስባችኋል” የሚሉት ናቸው።
እግዚአብሔር ሰዎች እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን ያውቃሉ ብሎ በሚናገርበት ጊዜ እርሱ ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለው ብቸኛው እውነተኛ አምላክ መሆኑን ሰዎች ያውቃሉ ማለቱ ነው። አ.ት፡ “እውነተኛው አምላክ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ተረዱ” ወይም “ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለኝ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ተገንዘቡ”
እርሱ የሚናገረው አስፈላጊ መሆኑን ለሕዝቅኤልና ለሕዝቡ ለማስታወስ እግዚአብሔር ስለ ራሱ በስሙ ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 6፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እኔ ጌታ እግዚአብሔር ይህንን እናገራለሁ” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በሕዝቅኤልል 2:4 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
እነዚህ ቃለ-አጋኖዎች ምንባቡን በጣም ከባድ ያደርጉታል ማለት ነው። አ.ት፡ “እነሆ፣ ቀድሞ ማንም ያልተለማመደው ዓይነት አስከፊ ጥፋት እየመጣ ነው”
“እርሱ እንደሚሆን በፍጹም አትጠራጠሪ”
እየመጣ ያለው ፍርድ ከእንቅልፉ በሚነቃ ጠላት ተመስሎ ተነግሯል። (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
“ተራሮች” የሚለው ቃል በተራሮች ላይ የሚኖሩትን ሰዎች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በተራሮች ላይ የሚኖሩት ሰዎች ከእንግዲህ ምንም ደስታ አይኖራቸውም” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በጣም በቅርቡ”
እግዚአብሔር በእንስራ ውስጥ እንደሚያፈሰው ውሃ “አፈሳለሁ” እና “እሞላለሁ” የሚሉትን ቃላት የሚጠቀመው ስለ ቁጣው ለመናገር ነው። እነዚህ ሐረጎች እግዚአብሔር ሕዝቡን በአስከፊ ሁኔታ እንደሚቀጣቸው አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “በጣም ስለተቆጣሁ በብርቱ እቀጣችኋለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና Parallelism የሚለውን ተመልከት)
“ቁጣ” ወይም “ታላቅ ቁጣ”
ዓይን ባለቤቱ የሆነውን ሰውን ይወክላል። አ.ት፡ “በርኅራኄ አልመለከታቸውም” ወይም “አልራራላቸውም”
“ያለ ቅጣት አልተውሽም” ወይም “እቀጣሻለሁ”
ይህንን በሕዝቅኤል 7:4 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት
“እነሆ! ቀኑ እየደረሰ ነው!” የትኛው ቀን እየደረሰ እንዳለ ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል። አ.ት፡ “እነሆ! አንቺን የምቀጣበት ቀን እየደረሰ ነው!”
“ተመልከት” ወይም “ስማ” ወይም “የምነግርህን ልብ በል”
“ጥፋት ወደ እስራኤል መምጣት ጀምሯል” ወይም “በጣም አስፈሪ ነገሮች መምጣት ጀምረዋል”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “የእስራኤል ሕዝብ ትዕቢታቸውን አብዝተዋል” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ በጣም ቁጡና ትዕቢተኛ ሆነዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የሕዝቡ አመፅ በይበልጥ ክፉ ነገሮችን ወደ ማድረግ መርቷቸዋል”
“ጊዜው” እና “ቀኑ” ሁለቱም እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ የሚቀጣበትን ጊዜ ያመለክታሉ። አ.ት፡ “የእስራኤል ቅጣት በቅርቡ ይደርሳል”
“በመላው ሕዝብ ላይ ተቆጥቻለሁ”
በጣም ብዙ ቁጥር ያለው ሕዝብ። እዚህ ጋ፣ ቃሉ የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው።
“ገዢው” እና “ሻጩ” (7፡12) ሁለቱም በሕይወት እስካሉ ድረስ
“እግዚአብሔር ያሳየኝን በመላው ሕዝብ ላይ በእርግጥ ያደርጋል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ማናቸውንም አያበረታም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ከጠላት ጋር እንዲዋጉ ሕዝቡን ለመጥራት መለከቱን ነፍተዋል”
“በመላው ሕዝብ ላይ ተቆጥቻለሁ” ይህንን በሕዝቅኤል 7:12 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
“ሰይፍ” የሚለው ቃል ሰይፍን በመጠቀም ሰዎችን የሚገድሉ ወታደሮችን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡
ከተማው
“ማጥፋት” የሚለው ቃል “ፈጽሞ መደምሰስ” ለሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በከተማይቱ ውስጥ ያለው አብዛኛው ሕዝብ በረሃብና በበሽታ ይሞታል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እርግቦች አንድ ሰው በማያቋርጥ ሕመም ወይም ጥልቅ ሐዘን ውስጥ ሲሆን የሚያሰማውን ዓይነት የማቃሰት ድምፅ በዝግታ ያወጣሉ። አ.ት፡ “ሁሉም እጅግ አዝነው ያለቅሳሉ፣ ድምፃቸውም የእርግብ መንጋ ድምፅ ይመስላል”
እጆችና ጉልበቶች ስለ ሕዝቡ ስለ ራሱ የሚወክሉ ናቸው። አ.ት፡ “መሥራት እስከማይችሉ ድረስ ሁሉም እጅግ ይፈራሉ፣ ጉልበታቸውም መቆም እስከማይችል ድረስ ደካማ ይሆናል”
መደረግ ያለበትን ለማድረግ አለመቻል
ሊሆን የሚችለው ሌላው ትርጉም፣ ሰዎቹ ሁሉ እጅግ ስለ ፈሩ ፊኛዎቻቸውን መቆጣጠር እንዳቃታቸው የሚያሳየው “ጉልበት ሁሉ ከውሃ ጋር ይንሳፈፋል” የሚለው ነው።
ውሃ ሊቆም አይችልም፣ ጉልበታቸው እጅግ ስለሚደክም ሕዝቡ በእግሮቻቸው ለመቆም አይችሉም። (See: Simile)
ሽብር እንደ ልብስ ተደርጎ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “ምን ያህል እንደ ፈሩ ሁሉም ያያል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጸጉርን መላጨት የሐዘን ምልክት ነበር። አ.ት፡ “ሁሉም ጸጉራቸውን ይላጫሉ”
“እግዚአብሔር በቁጣው በሚሠራበት ቀን” ወይም “እግዚአብሔር በሚቀጣቸው ጊዜ”
ይህ 24 ሰዓት ካለው ቀን የበለጠ ወይም ያነሰ ጊዜ ሊሆን ይችላል።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ረሃባቸውን ለማርካት አይችሉም” ወይም “ያላቸውን ሁሉ ከበሉ በኋላ እንኳን ገና የተራቡ ይሆናሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ምክንያቱም የነበራቸው ብዙ ወርቅና ብር ወደ ኃጢአት መርቷቸዋል” ወይም 2) “ክፉዎች ስለሆኑ፣ ምን ያህል ክፉዎች እንደሆኑ ለማሳየት ኃጢአትን ይሠራሉ” የሚሉት ናቸው።
ከተዋቡ ዕንቁዎቻቸው ጋር
“እጅ” የሚለው ቃል ቁጥጥርን ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል። “እነዚያን ጣዖታት የማያውቋቸው ሰዎች በቁጥጥራቸው ስር እንዲያደርጉት እሰጣቸዋለሁ” ወይም “እነዚያን ጣዖታት ለማያውቁ ሰዎች እሰጣቸዋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በጉልበት የተወሰዱ ወይም የተሰረቁ ነገሮች ናቸው
የእስራኤል ሕዝብ የሠሯቸውን ጣዖታት እንግዶቹና ክፉዎቹ ሰዎች ያረክሷቸዋል።
“ትኩረት አልሰጥም” ወይም “በሌላ አቅጣጫ እመለከታለሁ” ወይም “ልብ አልልም”
“የምወደው ስፍራ”። ይህ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ያመለክታል።
የሚሰርቁና የሚያጠፉ ጨካኞች
ሰንሰለት ባሮችን ወይም እስረኞችን ለማሰር ጥቅም ላይ ይውላል። እግዚአብሔር ይህንን የሚለው ሕዝቡ ባሮች ወይም እስረኞች እንደሚሆኑ ለማሳየት ነው።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ሌሎችን በጭካኔ ገድለዋለና እግዚአብሔር በሀገሪቱ ሁሉ ላይ ይፈርዳል” ወይም 2) “በሀገሪቱ ውስጥ በየቦታው ያሉ ፍርድ ቤቶች ሰዎችን በመግደል ላይ ናቸው”። እዚህ ጋ፣ “ደም” የሚለው ቃል ግድያና ሞትን ይወክላል የሚሉት ናቸው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ከተማይቱ የዕቃ መያዣ በምትመስልበት መልኩ ተነግሮላታል፣ ጭካኔም በዕቃ መያዣ ውስጥ እንደሚደረግ ቁስ ተነግሮለታል። የነገር ስም የሆነው “ጭካኔ” እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በከተማይቱ ውስጥ ጭካኔ በየስፍራው አለ” ወይም “በከተማይቱ የሚኖሩ ብዙ ሰዎች በሌሎች ላይ የጭካኔ ተግባር እየፈጸሙባቸው ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና የነገር ስም የሚለውን ተመልከት))
ክፉዎች የእስራኤላውያኑን ቤት ይወስዳሉ
“በእስራኤል ውስጥ ያሉ ብርቱ ሰዎች በራሳቸው መመካታቸውን እንዲያቆሙ አደርጋለሁ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የአምልኮ ስፍራዎቻቸውን ጠላት ያረክሳቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ጣዖታትን የሚያመልኩባቸውን ስፍራዎች
“ሕዝቡ ይፈራል”
“ከጠላቶቻቸው ጋር ሰላምን ለመፍጠር ይሞክራሉ”
“ነገር ግን ከጠላቶቻቸው ጋር ሰላምን ለመፍጠር አይችሉም”
ጥፋት በራሱ ሊንቀሳቀስ እንደሚችል ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ከአንዱ ኋላ ሌላኛው ጥፋት ይመጣል” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
“ነቢያት ምን ዓይነት ራዕይ እንዳዩ ይጠይቋቸዋል”
“ካሕናቱ ሕጉን አያስተምሩም፣ ሽማግሌዎቹም ጥሩ ምክር ለመስጠት አይችሉም”። ይህ የሚሆነው እግዚአብሔር ጥበብን ስለማይሰጣቸው ነው።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “የንጉሡ ወንድ ልጅ” ወይም 2) ከንጉሡ ውጪ የንጉሣዊ ቤተሰብ አባላት የሆኑ ወንዶች ሁሉ የሚሉት ናቸው።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ልብስ አንድ ሰው “ተስፋ አይኖራቸውም” ለሚል ስሜቱ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው ወይም 2) “በማልቀስ ላይ መሆኑን የሚያሳይ ልብስ ይለብሳል” የሚሉት ናቸው። (የአነጋገር ዘይቤ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እጆች” የሚለው ቃል ሕዝቡን ይወክላል። አ.ት፡ “የምድሪቱ ሕዝብ እጆቻቸው እስኪንቀጠቀጡ ድረስ እጅግ ይፈራሉ”
እዚህ ጋ፣ ይህ ሐረግ ጥቅም ላይ የዋለው የታሪኩን አዲስ ክፍል ጅማሬ ለማመልከት ነው። የአንተ ቋንቋ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለ እዚህ ጋ ልትጠቀምበት እንደምትችል አስብ።
ይህ ስድስተኛ ዓመት የትኛውን ጊዜ እንደሚያመለክት ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል። አ.ት፡ “ንጉሡ ኢዮአቄም በተማረክ በስድስተኛ ዓመት”
ይህ በዕብራውያኑ የቀን አቆጣጠር ስድስተኛ ወር ነው። በምዕራባውያኑ አቆጣጠር አምስተኛው ቀን የመስከረም ወር መጀመሪያ አቅራቢያ ነው። አ.ት፡ “የስድስተኛው ወር አምስተኛ ቀን” (የዕብራውያን ወራት እና ደረጃን አመልካች ቁጥር የሚለውን ተመልከት)
ኋላ ላይ ሕዝቅኤል እጅ የሚመስል ነገር ስለሚያይ ይህ በቀጥታ መተርጎም ይኖርበታል። ሌሎች እጁን የእግዚአብሔርን ኃልዎት ወይም ኃይል የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር አድርገው ይመርጡት ይሆናል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በሕዝቅኤል 2:4 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
“ያዘችኝ”
እዚህ ጋ፣ የነገር ስም የሆነው “መልክ” ማለት ለሕዝቅኤል ሰው መስሎ የታየው ነገር ነው። “መልክ” እና “አምሳያ” ሁለቱም ከግሳዊ ሐረግ ጋር ሊተረጎሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “አንድ ሰው የሚመስል ታይቶ ነበር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ብረት በጣም ሲሞቅ ይግልና ቢጫ ወይም ብርቱካናማ ቀለም ይኖረዋል።
የነገር ስም የሆነው “አምሳያ” እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ወገቡን መስሎ የታየው … አንጸባራቂ ነገር መስሎ የታየው” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ምናልባት “ሰው የሚመስለውን ምስል” ይሆናል (ሕዝቅኤል 8፡2)።
“በመሬትና በጠፈር መካከል”
“በራዕይ” የሚለው ቃል ትርጉም፣ ይህ ልምምድ የመጣው በሕዝቅኤል አሳብ ውስጥ ነው ማለት ነው። እግዚአብሔር እነዚህን ነገሮች በሚያሳየው ጊዜ አካሉ በዚያው በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ ይሆናል ማለት ነው።
“የቤተ መቅደሱ ሰሜናዊ ውስጠኛው በር”። ቤተ መቅደሱ ውስጠኛና ውጪኛ በሆኑ ሁለት ግምቦች የተከበበ ነበር። ይህ በር በስተሰሜን በውስጠኛው ግምብ ላይ ነበረ።
“እግዚአብሔር በጣም እንዲቀና የሚያደርገው ጣዖት”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ሜዳው ላይ በነበርኩበት ጊዜ በራዕይ ዐይቼው የነበረውን ያንኑ የሚመስል” ወይም 2) “ሜዳው ላይ በነበርኩበት ጊዜ ያየሁትን ያንኑ የሚመስለውን” የሚሉት ናቸው።
ጥቂት ዛፎች ያሉበት ዝርግ የሆነ ሰፊ መሬት
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ የሚያሳየው ወደ አንድ ነገር መመልከት እንደነበረበት ነው። አ.ት፡ “ወደ ላይ እይ … ወደ ላይ አየ” ወይም “ፊትህን አዙርና ተመልከት … ፊቴን አዙሬ ተመለከትኩ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ሰዎች ወደ መሰዊያው ለመድረስ አልፈው የሚሄዱበት በር”
የሕዝቅኤልን ትኩረት ሰዎቹ ወደሚያደርጉት ነገር ለማምጣት እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ ይጠቀማል። አ.ት፡ “ሰዎቹ እዚህ ጋ የሚያደርጉትን ነገር የምጠላበትን ምክንያት እንድትረዳ እፈልጋለሁ” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እስራኤላውያንን” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የትኛው አደባባይ መሆኑን ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል። “የቤተ መቅደሱ አደባባይ”
ይህ ቃል የሚያሳየው ሕዝቅኤል ባየው ነገር መደነቁን ነው። የአንተ ቋንቋ ይህንን ለማሳየት ሌላ ቃል ይኖረው ይሆናል።
“በግድግዳው ላይ የተቀረጹ፣ የተለያዩ በደረታቸው የሚሳቡ እንስሶች እና እርኩሳን አራዊት”። “በደረታቸው የሚሳቡ ነገሮች” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ነፍሳትን እና ሌሎች ትናንሽ እንስሶችን ነው።
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እስራኤላውያንን” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የትኛው ግንብ እንደሆነ ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል። አ.ት፡ “በቤተ መቅደሱ ዙሪያ ባለው ግንብ ላይ”
የወንዶች ስም ነው (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ሰዎች እግዚአብሔርን ወይም ሐሰተኞች አማልክትን በሚያመልኩበት ጊዜ ዕጣን የሚያጨሱበት ጎድጎድ ያለ ዕቃ
ሽማግሌዎቹ የሚያደርጉትን እንዲያይ እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እያዘዘው ነው። አ.ት፡ “የእስራኤል ቤት ሽማግሌዎች በጨለማው ውስጥ የሚያደርጉትን እይ”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እስራኤላውያንን” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ጣዖቱን ሲያመልክ ማንም ሊያየው የማይችልበት ክፍል”
ይህ በሕዝቅኤል 8:3. ያለው ዓይነት ሳይሆን የሰሜኑ ውጫዊ በር ነበር
ይህ ቃል የሚያሳየው ሕዝቅኤል ባየው ነገር መደነቁን ነው።
ሐሰተኛው አምላክ ተሙዝ ሞቶ ስለነበረ አዘኑ (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቅኤል እያየ ስላለው ነገር እንዲያስብ እግዚአብሔር ያዘዋል። አ.ት፡ “አንተ ሰው … ስለዚህ ነገር አስብ” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ቃል የሚያሳየው ሕዝቅኤል ባየው ነገር መደነቁን ነው።
በረድፍ ወይም በቋሚ እንጨት ድጋፍ የመግቢያውን ፊት የሚሸፍን
“ወደ ምስራቅ ይመለከቱ ነበር”
ሕዝቅኤል እያየ ስላለው ነገር እንዲያስብ እግዚአብሔር ያዘዋል። አ.ት፡ “ አንተ ሰው … ስለዚህ ነገር አስብ” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር በይሁዳ ቤት ላይ መቆጣቱ ትክክል መሆኑን ለማሳየት ይህንን ጥያቄ ያቀርባል። አ.ት፡ “በዚህ ቦታ በሚያደርጓቸው በእነዚህ አስጸያፊ ተግባሮች ምክንያት በይሁዳ ቤት ላይ ብቆጣ ልክ ነኝ” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የይሁዳን ዘሮች ያመለክታል። እነዚን ቃላት በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምካቸው ተመልከት። አ.ት፡ “የይሁዳ ሕዝብ ወገን” ወይም “የይሁዳ ሕዝብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በሀገሩ ሁሉ የአመፅን ተግባር ይፈጽማሉ” ወይም “በሀገሪቱ ሁሉ እርስ በእርሳቸው ይገዳደላሉ”
“እንድቆጣ ለማድረግ”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሰዎቹ ለሐሰተኛ አምልኮ ቅርንጫፎችን ይጠቀሙ ነበር ወይም 2) ሰዎቹ በእግዚአብሔር ላይ ማመፃቸውን ለማሳየት ቅርንጫፎቹን ይጠቀሙባቸው ነበር የሚሉት ናቸው። “ቅርንጫፍ… ወደ አፍንጫዎቻቸው” የሚሉት ቃላት ምናልባት በቀጥታ የዛፍ ቅርንጫፍና አፍንጫን ያመለክት ይሆናል ወይም የእጅ እንቅስቃሴን የሚገልጽ ስያሜ ይሆናል። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ዓይን ባለቤቱ የሆነውን ሰውን ይወክላል። አ.ት፡ “በርኅራኄ አልመለከታቸውም” ወይም “አልራራላቸውም”
“ገና እቀጣቸዋለሁ”
“በታላቅ ድምፅ በጸሎታቸው ወደ እኔ ቢጮኹም”
“አላዳምጣቸውም”
“ሲጣራ ሰማሁት”
(በሕዝቅኤል 8፡2) “ሰው የሚመስለው” ጮኸ
ሰዎችን ወይም ነገሮችን ለማጥፋት የሚያገለግል የጦር መሣሪያ
ብዙ ሰዎችን መግደያ የጦር መሣሪያ
“እይ” ወይም “ስማ” ወይም “የምነግርህን ልብ በል”
“የላይኛው የሰሜኑ በር” ወይም “የውስጠኛው አደባባይ የሰሜኑ በር”
ከእጽዋት የሚሠራ ጠንካራና ለስላሳ ጨርቅ። በሞቃታማ አካባቢ በሚኖሩ በርካታ ሰዎች የሚለበስ። አ.ት፡ “ለስላሳ ጨርቅ” (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
ጸሐፊ የሚጽፍባቸው የጽሕፈት መሣሪያዎች
ደማቅ ያልሆነ ወርቃማ ቀለም ያለው ብረት። ለጥንካሬ ቆርቆሮ ተጨምሮበት በአብዛኛው ከመዳብ የሚሠራ (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “አራት ክንፍ ካላቸው ፍጡራን ከበላያቸው” (ሕዝቅኤል 1፡5) ወይም 2) በቤተ መቅደሱ ውስጥ በቅድስተ ቅዱሳኑ ስፍራ ከሁለት ኪሩቤሎች መካከል የሚሉት ናቸው። ይህንን በቀጥታ ለመተርጎም ሞክር።
“ቤት” የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ያመለክታል።
ይህንን በሕዝቅኤል 9:2 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ትመልከት።
ጸሐፊ የሚጽፍባቸው የጽሕፈት መሣሪያዎች። ይህንን በሕዝቅኤል 9:2 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
እነዚህ ድምፆች ሰዎች በጣም ሐዘን በሚሰማቸው ወይም ስለ አንድ ነገር በሚተክዙበት ጊዜ የሚያሰሟቸው ናቸው።
“በከተማይቱ ስለተፈጸመው አስፈሪ ነገሮች” ወይም “በከተማይቱ ውስጥ ሰዎች ስለሚያደርጓቸው አስከፊ ነገሮች”
“ሌሎች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በሕዝቅሌ 9፡1 ያሉትን ጠባቂዎች ነው።
ዓይን ባለቤቱ የሆነውን ሰውን ይወክላል። አ.ት፡ “አትራራላቸው” (See: and Synecdoche)
“ከመግደል አትመለስ”
እነዚህ በኢየሩሳሌም ስለተፈጸሙ አስጸያፊ ተግባሮች ሲያለቅሱ የነበሩ ሰዎች ናቸው። “ምልክት” የሚለውን በሕዝቅኤል 9፡4 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
ሰዎቹ በመቅደስ ምን ማድረግ እንደሚጀምሩ ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል። አ.ት፡ “በመቅደሴ ምልክቱ የሌለበትን ሰው መግደል ጀምሩ”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ሰባዎቹ የእስራኤል ቤት ሽማግሌዎች” (ሕዝቅኤል 8፡11) ወይም 2) የትኛውም “ሽማግሌ” (የቁጥሩን መጀመሪያ ተመልከት)።
ቤተ መቅደሱ
“ከተማ” የሚለው ቃል በከተማይቱ ለሚኖሩ ሰዎች ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በከተማይቱ ውስጥ ያሉትን ሰዎች አጠቁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በምድር ላይ ሰገድሁ” ወይም “በምድር ላይ ተጋደምኩ”። ሕዝቅኤል የወደቀው በአደጋ ምክንያት አይደለም። እርሱ ምድር ላይ የወደቀው እግዚአብሔርን መፍራቱንና ማክበሩን ለማሳየት ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 1፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቅኤል ይህንን የሚለው ሰዎቹ በኢየሩሳሌም ላይ እንዲያደርጉት ጌታ በነገራቸው ነገር ምክንያት በጣም ስለ ደነገጠ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 4፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እግዚአብሔር ትሩፋኑን እንዳያጠፋቸው ሕዝቅኤል እየለመነ ነው። አ.ት፡ “እባክህን፣ በኢየሩሳሌም ላይ መዓትህን በማፍሰስ የእስራኤልን ትሩፋን በሙሉ አታጥፋቸው!” (የአነጋገር ዘይቤ እና ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
መዓት እግዚአብሔር ከዕቃ ውስጥ አውጥቶ እንደሚያፈስሰው ፈሳሽ ተደርጎ ተነግሯል። “ኢየሩሳሌም” የሚለው ቃል በከተማይቱ የሚኖሩትን ሰዎች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። የነገር ስም የሆነው “ማፍሰስ” እንደ ግሥ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “መዓትህን በኢየሩሳሌም ላይ በምታፈስበት ጊዜ” ወይም “በጣም ስለ ተቆጣኻቸው የኢየሩሳሌምን ሰዎች በምትቀጣቸው ጊዜ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እስራኤላውያንን” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በጣም ታላቅ”
እዚህ ጋ፣ “ምድር” በደም እንደ ተሞላች ዕቃ ተደርጋ ተነግሮላታል። “ደም” እዚህ ጋ የመግደል ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። “ከተማ” በውስጡ “ጥመት”ን እንደ ያዘ ዕቃ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “በምድሪቱ ሁሉ ላይ ሰዎች ንጹሐንን እየገደሉ ነው፣ በከተማው ሁሉ ላይ ሰዎች አስከፊ ነገሮችን እያደረጉ ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ዐይን ባለቤቱ የሆነውን ሰውን ይወክላል። አ.ት፡ “በርኅራኄ አላያቸውም” ወይም “አልራራላቸውም”
የአንድን ሰው ተግባር በራሱ ላይ ማምጣት የሚወክለው እርሱን ስለ ክፉ ተግባሩ መቅጣትን ነው። አ.ት፡ “የሚገባቸውን ቅጣት መስጠት”
“በክቡ ጣራ አቅጣጫ”
ይህንን በሕዝቅኤል 9፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ጠቃሚ የሆነ ሰማያዊ ወይም አረንጓዴ የከበረ ድንጋይ
“የሆነ ነገር የሚመስል፣ ዙፋን የሚመስል”። ሕዝቅኤል ዙፋን ስለመሰለው ነገር በእርግጠኝነት ለመናገር አይፈልግም።
ከእጽዋት የሚሠራ ጠንካራና ለስላሳ ጨርቅ። በሞቃታማ አካባቢ በሚኖሩ በርካታ ሰዎች የሚለበስ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 9፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ለስላሳ ጨርቅ” (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
“መንኩራኩሮች” የሚለውን ቃል በሕዝቅኤል 1፡15 እንዳለው አድርገህ ተርጉመው።
ከሰል እሳት ከነደደ በኋላ የሚቀር የተቃጠለ የእንጨት ቁርጥራጭ ነው። ጥቁር ቢሆንም በእሳት በሚያያዝበት ጊዜ ቀይና ብርቱካናማ ቀለም ይኖረዋል፤ ከሰል በመባልም ይታወቃል።
“በከተማይቱ ላይ እርጨው” ወይም “በከተማይቱ ላይ አሰራጨው”
ይህ ቀጥሎ ለሚመጡት ሁነቶች ዳራዊ መረጃ ነው። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በሕዝቅኤል 9፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
አንድ ሰው ወደ ምስራቅ በሚመለከትበት ጊዜ የደቡቡ አቅጣጫ “በስተቀኙ” ይሆናል። አ.ት፡ “በደቡብ በኩል”
ቤተ መቅደሱ
ይህንን በሕዝቅኤል 1፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
የእግዚአብሔር ክብር ሞላው
ይህ ሐረግ እዚህ ጋ ጥቅም ላይ የዋለው እንቅስቃሴው የሚጀምርበትን ጊዜ ለማመልከት ነው። የአንተ ቋንቋ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለ እዚህ ጋ ልትጠቀምበት እንደምትችል አስብበት።
ይህ በሕዝቅኤል 10፡2 ተሰጥቶ የነበረው መረጃ የተደገመበት ነው። ሕዝቅኤል በ10፡3-5 ስለ ኪሩቤል እና ስለ እግዚአብሔር ክብር ከተናገረ በኋላ ላይነን ለብሶ ስለነበረው ሰው ወደ መናገሩ ይመለሳል።
“በፍታ”ን በሕዝቅኤል 9፡1 እንዳለው አድርገህ ተርጉመው።
“መንኩራኩር”ን በሕዝቅኤል 1፡15 እንዳለው አድረገህ ተርጉመው።
“ኪሩቤል ከክንፎቻቸው ሥር የሰው እጅ የሚመስል ነገር ኖሮአቸው አየሁ”
ሕዝቅኤል ባየው ተደንቋል
ይህንን በሕዝቅኤል 1፡15 ላይ እንዴት እንደተርጎምከው ተመልከት።
ይህንን በሕዝቅኤል 9፡3 ላይ እንዴት እንደተርጎምከው ተመልከት።
ይህ የ”ኪሩቤል” ነጠላ ቁጥር ነው።
“አምሳያ” የሚለው የነገር ስም እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “መንኩራኩሮቹ የቢረሌ ድንጋይ መስለው ይታዩ ነበር” ወይም “መንኩራኩሮች ሆነው የታዩት የቢረሌ ድንጋይ ይመስሉ ነበር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ የተጠቀሰው “ቢረሌ” በጣም ከባድና ዋጋ ያለው ድንጋይ ነው። ይህ ቢረሌ ምናልባት አረንጓዴ ወይም ሰማያዊ ነበር። (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
“አምሳያ” የሚለው የነገር ስም እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። “መልክ” የሚለው የነገር ስም እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አራቱም ተመሳሳይ መልክ ነበራቸው” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“መሰባጠር” የሚለው ቃል “ማቋረጥ” ወይም “በሌላው ሥር ማለፍ” ማለት ነው።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “የእነርሱ” የሚያመለክተው ፍጡራኑን ነው። አ.ት፡ “ፍጡራኑ በሚመለከቱባቸው ከአራቱ በየትኛውም አቅጣጫ ቀጥ ብለው ይሄዱ ነበር” ወይም 2) “የእነርሱ” የሚያመለክተው መንኩራኩሮቹን ነው የሚሉት ናቸው።
“ራስ” ለሚለው ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ክንፍ ያላቸውን ፍጡራን ይመለከታል። አ.ት፡ “ክንፍ ያላቸው ፍጡራን በሚመለከቱበት በየትኛውም አቅጣጫ ይሄዱ ነበር” ወይም 2) ይህ የሚያመለክተው ከፊት ያለውን መንኩራኩር ነው የሚሉት ናቸው። አ.ት፡ “የፊተኛው መንኩራኩር በሚሄድበት በየትኛውም አቅጣጫ ይከተሉት ነበር”።
“የኪሩቤል ሙሉ አካላቸው”
“መንኩራኩሮች” የሚለውን ቃል በሕዝቅኤል 1፡15 እንዳለው አድርገህ ተርጉመው።
“ተሽከርካሪ” ማለት “መሾር” ማለት ነው። እዚህ ጋ ይህ የመንኩራኩሮቹ ስም ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው መንኩራኩሮቹን ‘ተሽከርካሪ’ ብሎ ጠርቷቸዋል” ወይም “የመንኩራኩሮቹ ስም ‘ተሽከርካሪ’ ነበር” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“እያንዳንዱ ኪሩብ አራት ፊት ነበረው” ወይም “ለእያንዳንዱ ኪሩቤል አራት ፊት ነበራቸው”። እያንዳንዱ ፍጥረት በፊት ለፊቱ፣ በስተኋላው፣ በራሱ ግራና ቀኝም ፊት ነበረው። ይህንን በሕቅኤል 1፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህንን በሕዝቅኤል 9፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህንን በሕዝቅኤል 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ከለዳውያን የአትክልት ቦታቸውን ለማጠጣት የቆፈሩት ወንዝ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 1፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት
“ወደ ሰማይ ወጣ”
“መንኩራኩሮቹ ከኪሩቤል ጋር ነበሩ”። አ.ት፡ “መንኩራኩሮቹ ከኪሩቤል ጋር ተንቀሳቀሱ”
“ጸንተው ቆዩ” ወይም “አልተንቀሳቀሱም”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሕዝቅኤል በቁጥር 15 ላይ ስለ “ፍጡራን” የሚናገረው አንድ ፍጡር እንደሆነ አድርጎ ነው። አ.ት፡ “የሕያዋን ፍጡራኑ መንፈስ በመንኩራኩሮቹ ውስጥ ነበር” ወይም 2) ሕዝቅኤል የሚጠቀመው የአነጋገር ዘይቤን ነው። አ.ት፡ “የሕይወት መንፈስ በመንኩራኩሮቹ ውስጥ ነበር” ወይም “ሕያው መንፈስ በመንኩራኩሮቹ ውስጥ ነበር” ወይም 3) በፍጡራኑ እና በመንኩራኩሮቹ ውስጥ ያለው መንፈስ አንድ ነው የሚሉት ናቸው። ይህንን በሕዝቅኤል 1፡22 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ለፍጡራኑ ሕይወት የሰጣቸው ያው መንፈስ ለመንኩራኩሮቹ ደግሞ ሕይወትን ሰጣቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በሕዝቅኤል 1፡28 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ቤተ መቅደሱ
“በላዩ ቆየ” ወይም “በላዩ ላይ ጠበቀ”
“ከኪሩቤል በላይ ወጣ”
ይህንን በሕዝቅኤል 1፡13 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ከለዳውያን የአትክልት ቦታቸውን ለማጠጣት የቆፈሩት ወንዝ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 1፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እዚህ ጋ የነገር ስም የሆነው “መምሰል” ሕዝቅኤል ሲያየው የሰው መስሎ የታየው ነገር ማለት ነው። ቃሉ ከግሣዊ ሐረግ ጋር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የሰው እጅ የሚመስል ነገር” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነው “መምሰል” ከግሣዊ ሐረግ ጋር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ፊታቸው ቀድሞ ያየሁትን ፊት ይመስላል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“ወደፊት እያዩ” ወይም “በቀጥታ ወደፊት እያዩ”
በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎች ዘይቤአዊ አነጋገር በመጠቀም “ይህቺ ከተማ ማሰሮ ናት፣ በማሰሮው ውስጥ ያለው ሥጋም እኛ ነን” ይሉ ነበር፣ ትርጉሙም በኢየሩሳሌም ምንም ጉዳት አይደርስባቸውም ማለት ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በር የቤተ መቅደሱን አካባቢ የሚከበው ግንብ አካል ነው። አ.ት፡ “በምስራቁ በኩል የእግዚአብሔርን ቤት በሚከበው ግንብ ላይ ያለው በር” ወይም “በቤተ መቅደሱ አደባባይ በምስራቁ ግንብ ላይ ያለው በር”
ይህንን በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እዚህ ጋ፣ “እነሆ” የሚለው ቃል የሚቀጥለው አስገራሚ መረጃ ላይ እንድናተኩር ያነቃናል።
“25 ሰዎች” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የወንዶቹ ስሞች ናቸው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“በሃያ አምስቱ ሰዎች መካከል”
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
ይህ ሕዝቡ ደህንነት ስለተሰማቸው አሁን ላይ ቤት ለመሥራት እንዳላሳሰባቸው ያሳያል። ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች “ቤቶቻችንን የምንሠራበት ጊዜ አሁን ነው” የሚል ይነበብባቸዋል። ይህም ማለት፣ ሕዝቡ ደህንነት ስለተሰማቸው ቤቶችን ለመሥራት ፈልገዋል።
ሕዝቡ ስለ ራሳቸው የተከተፈ ሥጋ እንደሆኑና ከተማይቱም እንደ ሥጋ ማስቀመጫ ወይም ማብሰያ ማሰሮ እንደሆነች አድርገው ይናገራሉ። ዘይቤአዊው አነጋገር በከተማይቱ ውስጥ እነርሱ አስፈላጊዎችና ጉዳት የማይደርስባቸው መሆናቸውን ይጠቁማል። አ.ት፡ “ማሰሮ ሥጋን እንደሚከልል ይህቺም ከተማ እንደ ማሰሮ ትከልለናለች” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሥጋ ለማስቀመጥ የሚያገለግል ማሰሮ ወይም 2) ሥጋ ለማብሰል የሚያገለግል ማሰሮ የሚሉት ናቸው።
ሕዝቅኤል ትንቢት እንዲናገር የእግዚአብሔር መንፈስ እርሱን ማነሣሣቱና ማስታጠቁን የእግዚአብሔር መንፈስ እንደወደቀበት አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር መንፈስ ሥልጣንን ሰጠኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እነዚህን ነገሮች ተናግራችኋል”። ይህ ሕዝቡ በሕዝቅኤል 11፡3 ይናገሩት የነበረውን ያመለክታል።
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ በዓመታት ውስጥ የነበሩትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እስራኤላውያን” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የተገደሉትን ሰዎች እንደ ተከተፈ ሥጋ፣ ከተማይቱንም ሥጋው እንደሚቀመጥበት ወይም እንደሚበስልበት ማሰሮ አድርጎ ይናገራል። ይህንን ዘይቤአዊ አነጋገር በሕዝቅኤል 11፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የገደላችኋቸው ሰዎች በማሰሮ ውስጥ ያለ ሥጋ የሚመስሉ ናቸው፣ ከተማይቱም ማሰሮ ትመስላለች። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ይሁን እንጂ ከውስጧ ላወጣችሁ ነው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ሰይፍ” የሚለው ቃል በሰይፎቻቸው ሰዎችን የሚገድሉትን ወታደሮችን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ጦርነትን ፈርታችኋል፣ ሆኖም የሚወጋችሁን የጠላት ሰራዊት አመጣባችኋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የሚናገረው የሚፈጸም መሆኑን ለመግለጽ ስለ ራሱ በስሙ ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “ይህንን የተናገርኩት እኔ ጌታ እግዚአብሔር ነኝ” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ኃይልን ወይም መቆጣጠርን ይወክላል። አ.ት፡ “በባዕዳን ኃይል ሥር አደርጋችኋለሁ” ወይም “ባዕዳን እንዲይዙአችሁ አደርጋቸዋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሰይፍ” የሚለው ቃል በሰይፎቻቸው ሰዎችን የሚገድሉትን ወታደሮችን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በሰይፎቻቸው ይገድሏችኋል” ወይም “በጦርነት ትሞታላችሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሰዎች እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን ያውቃሉ ብሎ በሚናገርበት ጊዜ እርሱ ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለው ብቸኛው እውነተኛ አምላክ መሆኑን ሰዎች ያውቃሉ ማለቱ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እውነተኛው አምላክ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ተረዱ” ወይም “ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለኝ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ተገንዘቡ”
ሕዝቡ ስለ ራሳቸው የተከተፈ ሥጋ እንደሆኑና ከተማይቱም እንደ ሥጋ ማስቀመጫ ወይም ማብሰያ ማሰሮ እንደሆነች አድርገው ተናግረው ነበር። እግዚአብሔር ይህ እውነት አይደለም ይላል። ይህንን ዘይቤአዊው አነጋገር በሕዝቅኤል 11፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ማሰሮ ሥጋን እንደሚከልል ይህቺም ከተማ እንደ ማሰሮ አትከልላችሁም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በእስራኤል ምድር”
ሰው በመንገድ ላይ እንደሚሄድ ትዕዛዛቱን የሚጠብቁ በእነርሱ ላይ እንደሚሄዱ አድርጎ እግዚአብሔር ይናገራል። አ.ት፡ “ትዕዛዛቱን ያልጠበቃችሁለት እርሱ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ ይህ ሐረግ ጥቅም ላይ የዋለው እንቅስቃሴው የሚጀምርበትን ጊዜ ለማመልከት ነው። የአንተ ቋንቋ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለ እዚህ ጋ ልትጠቀምበት እንደምትችል አስብበት።
ይህ የአንድ ሰው ስም ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 11፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“በምድር ላይ ሰገድሁ” ወይም “በምድር ላይ ተጋደምኩ”። ሕዝቅኤል የወደቀው በአደጋ ምክንያት አይደለም። እርሱ በምድር ላይ የወደቀው ለእግዚአብሔር ያለውን አክብሮትና ፍርሐት ለማሳየት ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ኦ” የሚለው ቃል ፍርሐትንና ሐዘንን የሚገልጽ ድምፅ ነው። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፣ አይሁን” ወይም “አይ፣ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ” (ቃልአጋኖ የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ አጽንዖት ለመስጠት ሁለት ጊዜ ተነግሯል
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎች ስለ እነርሱ ስለ ሁሉም ይናገራሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
አንዳንድ ትርጉሞች “ሁሉም የእነርሱ ናቸው” የሚል አላቸው
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህቺን ምድር ርስት አድርጎ ሰጥቶናል” ወይም “ይህቺ ምድር ርስታችን ሆናለች” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር በምርኮ ባለው ሕዝብ መካከል ማደሩን ሲገልጽ መቅደስ እንደሆነላቸው አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ከእነርሱ ጋር ነበርኩ” ወይም “እንደ አምልኮ ስፍራቸው ነበርኩ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በመሠረቱ የእነዚህ ሁለት ሐረጎች ትርጉም አንድ ነው። ድግግሞሹ አጽንዖት የሚሰጠው እግዚአብሔር ምርኮኞቹን ወደ እስራኤል ምድር ለመመለስ የሰጠው ተስፋ እርግጥ መሆኑን ነው። አ.ት፡ “ከየሀገራቱ ሁሉ መልሼ አመጣችኋለሁ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እናንተን ከበተንኩበት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ እግዚአብሔር ጣዖታትን ሁሉ ከእስራኤል እንደሚያስወግድ አጽንዖት ይሰጣሉ።
ይህ ማለት የሚያስጠሉ ወይም የሚያስቀይሙ ነገሮችን ማለት ነው። እዚህ ጋ፣ ይህ የሚያመለክተው ጣዖታትን ነው።
እግዚአብሔር አንድ ልብና አንድ መንፈስ እንዳለው እንደ አንድ ሰው አድርጎ የሚናገረው በምርኮ ስላሉት እስራኤላውያን ሁሉ ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” የሚለው ፈሊጣዊው አነጋገር የሚወክለው ፈቃድን እና ስሜትን ነው። እግዚአብሔር ለሕዝቡ ሁሉ አንድ ልብ የሰጣቸው ያህል ተመሳሳይ የሆነ አዲስ ስሜት እንደሚጋሩ ይናገራል (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “መንፈስ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር አሳብንና ጸባይን ይወክላል። እግዚአብሔር ለሕዝቡ አዲስ መንፈስ የሰጣቸው ያህል አዳዲስ አሳቦችን እንዲያስቡ እንደሚያደርጋቸው ይናገራል። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቡ የድንጋይ ልብ ስለነበራቸው እልኸኛ እንደሆኑና የሥጋ ልብ ሲኖራቸው በፈቃደኝነት የሚታዘዙ እንደሚሆኑ እግዚአብሔር ይናገራል። ሁለቱን ልቦች በማቀያየር በፈቃደኝነት የሚታዘዙ እንደሚያደርጋቸው ይናገራል። አ.ት፡ “እልኸኛ መሆናቸውን እንዲያቆሙ አደርጋቸዋለሁ፣ በምትኩም በፈቃደንነት እንዲታዘዙኝ አደርጋቸዋለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሐረጎች ሁሉ ሕዝቡ እግዚአብሔር እንዲያደርጉት ያዘዛቸውን እንደሚታዘዙ የሚገልጽ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው። የተደጋገሙት አጽንዖት ለመስጠት ነው። (See: Parallelism)
እግዚአብሔር የእርሱን ትዕዛዛት መጠበቅ አንድ ሰው በመንገድ ላይ እንደሚሄድ ሁሉ በትዕዛዛቱ ላይ እንደ ሄደ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ትዕዛዛቴን ይጠብቃሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ስለ አንድ ሰው ሥራ ሲናገር ያ ሰው ተራምዶ እንደሚሄድ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ሕይወታቸውን አስከፊ የሆኑ ነገሮቻቸውን ለመሥራት በትጋት የሚሰጡትን እነዚያን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያስጠሉና የሚያስቀይሙ ነገሮችን ማለት ነው። እዚህ ጋ፣ ይህ የሚያመለክተው ጣዖታትን ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 11፡18 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እዚህ ጋ “ሥራ” የሚለው ፈሊጣዊው አነጋገር የሚወክለው የድርጊቶቻቸውን ውጤት ነው። “በራሳቸው ላይ አመጣባቸዋለሁ” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ትርጉሙ ውጤቱን ይቀበላሉ የሚል ነው። አ.ት፡ “በድርጊቶቻቸው ምክንያት በውጤቱ መከራን እንዲቀበሉ አደርጋቸዋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በሕዝቅኤል 9፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ሕዝቅኤል ስለ ራዕዩ ማብቃት ሲናገር በእርሱ ላይ እንደነበረና ከዚያም ተለይቶት እንደ ሄደ እንደ አንዳች ቁስ አድርጎ ይገልጸዋል። አ.ት፡ “ያየሁት ራዕይ አበቃ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
አመፀኛ ቤት “ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ በዓመታት ውስጥ የነበሩትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “አመፀኛ ሕዝብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የሕዝቡ የእግዚአብሔርን መልዕክትና እርሱ እየሠራ ያለውን ለመረዳት አለመቻል በአካላቸው ለማየትና ለመስማት እንዳልቻሉ ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በመሆኑም፣ የምነግርህ ይህንን ነው”
“እነርሱ እያዩህ”
ሕዝቡ የእግዚአብሔርን መልዕክትና እርሱ እየሠራ ያለውን ለመረዳት መቻላቸው በአካላቸው ማየት እንደቻሉ ተደርጎ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “አመፀኛ ሕዝብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እነርሱ እያዩህ”
እዚህ ጋ “ምልክት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለሚመለከቱት የተለየ ማስጠንቀቂያን የሚያስተላልፍን ነገር ነው። ሕዝቅኤል የሚናገረውንና የሚያደርጋቸውን ነገሮች እነዚህን እግዚአብሔር ማስጠንቀቂያ መሆናቸውን ይናገራል። አ.ት፡ “ማስጠንቀቂያ እንድትሆን አድርጌሃለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
x
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ልክ እግዚአብሔር እንዳዘዝኝ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ግድግዳውን በእጆቼ በመቆፈር ነደልኩት”
“በምሽት”
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቡ ይህንን ጥያቄ ሕዝቅኤልን ጠይቀውት ስለነበረ -- ቀድሞውኑ የሚያውቀውን አንድ ነገር ለማስታወስ እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቀዋል። አ.ት፡ “የሰው ልጅ ሆይ፣ ያ አመፀኛው የእስራኤል ቤት ‘የምታደርገው ምንድነው?’ ብሎ እየጠየቀ ነው” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። “አመፀኛ ቤት” የሚለውን በሕዝቅኤል 2፡5 ላይ እንዳለው አድርገህ ተርጉመው። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ፣ ያ አመፀኛ ሕዝብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቡ ሕዝቅኤል ሲያደርግ የነበረውን ስላዩ፣ ጥያቄአቸው ያንን ለምን እንዳደረገ የማወቅ ፍላጎታቸውን ያመለክታል። አ.ት፡ “የምታደርጋቸው ነገሮች ትርጉማቸው ምንድነው?”
“በመካከሏ” የሚለው ቃል ኢየሩሳሌምን ሲያመለክት፣ “እነርሱ” የሚያመለክተው “የእስራኤል ቤት”ን ነው። አ.ት፡ “በኢየሩሳሌም ያሉትን”
እዚህ ጋ “ምልክት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለሚያዩት አንድ የተለየ ማስጠንቀቂያ የሚያስተላልፍን ነገር ነው። ሕዝቅኤል ስለ ራሱና ስለሚያደርጋቸው ነገሮች ያ ማስጠንቀቂያ እርሱ መሆኑን ይናገራል። አ.ት፡ “እኔ ለእናንተ ማስጠንቀቂያ ነኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ሕዝብ ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሌሎች እንዲሁ ያደርጉባቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በምሽት”
“እነርሱ” የሚለው ቃል በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ሕዝብ ያመለክታል።
“መስፍኑ ፊቱን ይሸፍናል”
እግዚአብሔር ከለዳውያን መስፍኑን እንዲይዙት ማስቻሉን፣ እርሱ ራሱ ባጠመደው ወጥመድ መስፍኑን እንደሚይዘው አድርጎ ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ከለዳውያን መስፍኑን ወደ ባቢሎን እንዲያመጡት ማስቻሉን እርሱ ራሱ መስፍኑን ወደዚያ እንደሚያመጣው አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ከለዳውያን ወደ ባቢሎን እንዲያመጡት አደርጋቸዋለሁ”
“ሰይፍ” የሚለው ቃል በሰይፎቻቸው የሚገድሉትን የጠላት ሰራዊት የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በሰይፍ የሚያሳድዷቸውን ሰራዊት እልክባቸዋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሰዎች እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን ያውቃሉ ብሎ በሚናገርበት ጊዜ እርሱ ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለው ብቸኛው እውነተኛ አምላክ መሆኑን ሰዎች ያውቃሉ ማለቱ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እውነተኛው አምላክ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ይረዳሉ” ወይም “ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለኝ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ይገነዘባሉ”
የእነዚህ ሁለት ሐረጎች መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ነው። አ.ት፡ “እርስ በእርሳቸው እንዲለያዩና በተለያየ ሀገር እንዲኖሩ በማደርጋቸው ጊዜ”
“ሰይፍ” የሚለው ቃል ሰይፎቻቸውን በመጠቀም ሰዎችን የሚገድሉ ወታደሮችን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። በረሃብ ወይም በቸነፈር ስላለመሞታቸው ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል። አ.ት፡ “በጦርነት፣ በረሃብ እና በበሽታ ምክንያት ከመሞት እጠብቃቸዋለሁ”
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ፈጽማ” የሚለው ቃል በምድሪቱ ያለውን ሁሉ ያመለክታል። “ትበዘበዛለች” ማለት ሕዝቡ በምድሪቱ ላይ ያለውን ሁሉ ያወድማሉ ማለት ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በምድሪቱ ያለውን ሁሉ ሌሎች ያወድሙታል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች የኖሩባቸው ከተሞች ባድማ ይሆናሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቅኤል አስቀድሞ የሚያውቀውን አንድ ነገር ለማስታወስ እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቀዋል። ጥያቄው ምሳሌውን ለሚጠቀሙ ሰዎች ለስለስ ያለ ተግሳጽ ነው። አ.ት፡ “በእስራኤል ምድር የሚኖሩ ሰዎች እንዲህ የሚል ምሳሌ አላቸው፣ ‘ቀኖቹ ረዝመዋል፣ ራዕይም ሁሉ ከንቱ ሆኗል’” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
የዚህ አነጋገር ዘይቤ ትርጉም ብዙ ቀናት አልፈዋል የሚል ነው። አ.ት፡ “ብዙ ቀናት አልፈዋል” ወይም “ሰዓቱ አልፏል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ነቢያቱ ተቀብለው ለሕዝቡ ያስተላለፏቸው ራዕዮች ሳይፈጸሙ ቀርተዋል ማለት ነው። አ.ት፡ “ትንቢታዊ ራዕዮች ሁሉ ሳይፈጸሙ ቀርተዋል”
ይህ ሐረግ የሚያመለክተው እስራኤል የሚፈረድባት ጊዜ መድረሱን ነው። አ.ት፡ “የፍርድ ቀን በቶሎ ይመጣል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ራዕይን ሁሉ እፈጽማለሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እስራኤላውያንን” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የዚህ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም እግዚአብሔር የሚናገረውን ይፈጽማል የሚል ነው። አ.ት፡ “የምናገራቸውን ነገሮች አደርጋቸዋለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ጉዳይ” የሚያመለክተው እግዚአብሔር ይሆናሉ ያላቸውን ነገሮች ነው። አ.ት፡ “ከዚህ በኋላ የተናገርኩት አይዘገይም” ወይም “የተናገርኩት በቶሎ ይፈጸማል”
“ይህንን መልዕክት እናገራለሁ” ወይም “ይህንን ትንቢት እናገራለሁ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ የሚያመለክተው አንድ ሰው የሚኖርበትን የሕይወት ዘመን ነው። አ.ት፡ “በሕይወት እያላችሁ” ወይም “በሕይወት በምትኖሩበት ዘመን” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “አመፀኛ ሕዝብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የንግግሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “እኔ፣ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “እነሆ” የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው አስገራሚ መረጃ ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል።
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሁለቱም ሐረጎች የሕዝቅኤል ማስጠንቀቂያ በሩቅ ዘመን እንጂ በእነርሱ የሕይወት ዘመን እንደማይደርስ የእስራኤል ሕዝብ የተናገሩባቸው መንገዶች ናቸው።
እነዚህ ሐረጎች በሁለቱም መንገድ እግዚአብሔር የሰጣቸው ማስጠንቀቂያዎች በቶሎ እንደሚፈጸሙ ለእስራኤል ሕዝብ የተናገረበት ነው።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከእንግዲህ የተናገርኩትን ቃል አላዘገይም” ወይም “ከእንግዲህ አደርገዋለሁ ብዬ የተናገርኩትን ከማድረግ አልዘገይም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የተናገርኩትን ቃል እፈጽማለሁ” ወይም “የተናገርኩትን አደርገዋለሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
“የሚሰማቸውን ነገር ብቻ የሚተነብዩ”
እዚህ ጋ፣ “መንፈስ” የሚለው ቃል የሚወክለው የሰውየውን አሳብና አስተሳሰብ ነው። “መከተል” ማለት አሳባቸው እንዲያደርጉት የሚያመለክታቸውን እንደሚያደርጉ የሚያሳይ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እንደ ገዛ አሳባቸው የሚያደርጉ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ምግብ እንደሚለቃቅሙና ወና ሆነው በተተዉ ከተሞች መካከል መጠለያ እንደሚፈልጉ ቀበሮዎች ነቢያቱ ለራሳቸው ትርፍ ሲሉ በኢየሩሳሌም መፍረስ እየተጠቀሙባት ነው። (See: Simile)
ከውሾች ጋር የሚዛመዱና ወና በሆኑ አካባቢዎች ምግባቸውን የሚለቃቅሙ የዱር እንስሳዎች ናቸው።
ይህ የኢየሩሳሌምን ከተማ የሚከብበውን ግንብ ያመለክታል።
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ግልጽ ያልተደረገውን መረጃ መጨመር ትችላለህ። አ.ት፡ “የጠላትን ሰራዊት መቋቋም” ወይም “ከተማይቱን መከላከል”
ይህ እግዚአብሔር በጠላት ሰራዊት አማካይነት በሕዝቡ ላይ የሚፈርድበትን ጊዜ ያመለክታል። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር የፍርድ ቀን” ወይም “እንዲወጓችሁ እግዚአብሔር የጠላትን ሰራዊት በመላክ በእናንተ ላይ የሚፈርድበት ቀን”
ሐሰተኞቹን ነቢያት ለመገሰጽ እግዚአብሔር በጥያቄ መልክ ይናገራል። አ.ት፡ “እኔ ራሴ ያልተናገርኩት . . . ሐሰተኛ ራዕዮች ነበሯችሁ” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
x
እግዚአብሔር የንግግሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “እኔ፣ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “እጅ” የሚለው ቃል የሚወክለው የእግዚአብሔርን ኃይል ነው። እጁ በእነርሱ ላይ መሆኗ ዘይቤአዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙም እርሱ በኃይሉ ይቀጣቸዋል ማለት ነው። አ.ት፡ “ነቢያትን እቀጣቸዋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት እግዚአብሔር እነዚህን ሐሰተኞች ነቢያት የእስራኤል ሕዝብ አካል አድርጎ አይቆጥራቸውም።
ይህ ምናልባት የእስራኤል ዜጎች የሚመዘገቡበትን መንግሥታዊ መዝገብ ያመለክት ይሆናል። ይህ በአድርጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በእስራኤል ቤት መዝገብ ላይ ማንም ስማቸውን አይጽፍም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሰዎች እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን እንደሚያውቁ በሚናገርበት ጊዜ እርሱ ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለው ብቸኛው እውነተኛ አምላክ መሆኑን ያውቃሉ ማለቱ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እውነተኛው አምላክ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ትረዳላችሁ” ወይም “ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለኝ እኔ ጌታ እግዚአብሔር መሆኔን ትገነዘባላችሁ”
“በዚህ” የሚለው ቃል ሐሰተኛ ራዕዮችን ለሕዝቡ የሚያስታውቁትንና ውሸትን የሚነግሯቸውን ነቢያት ያመለክታል።
ነቢያቱ ሕዝቡ ይሄዱበት ከነበረው መንገድ ላይ ያሳቷቸው ይመስል ሕዝቡን ስለማሳሳታቸውና ውሸትን እንዲያምኑ ስለማድረጋቸው እግዚአብሔር ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ግንብ” የቆመው እግዚአብሔር ለሕዝቡ ሊሰጣቸው ቃል ለገባውና ሐሰተኞቹ ነቢያት ለሕዝቡ ለነገሯቸው ለሰላምና ደህንነት ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ኖራ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የተበላሸውን ለመሸፈንና ገጽታውን ነጭ ለማድረግ ጥቅም ላይ የሚውለውን የነጭ ፈሳሽ ውሁድ ወይም ቀለምን ነው።
እግዚአብሔር ግንቡን እንደሚያፈራርስ ብርቱ ዐውሎ በሚመስል መልኩ በሕዝቡ ላይ የሚልከውን ፍርዱን ያመለክታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በዶፍ ዝናብ ወቅት አንዳንዴ ከሰማይ የሚወድቁ ሁሉም ዓይነት በረዶዎች
ሌሎች ኖራዎቻቸው ምን እንደሆነባቸው ነቢያቱን እንደሚጠይቋቸው አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “ያለ ጥርጥር ሌሎች እንዲህ ይሏችኋል፣ ‘የለሰናችሁበት ኖራ የት አለ’ “(ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ ሕዝቡ የሚገምተውና የሚመልሰው ቅንነት ያለበት ጥያቄ ነው ወይም 2) ይህ ሕዝቡ በፌዝ የሚጠይቀው ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ነው የሚሉት ናቸው። አ.ት፡ “የለሰናችሁበት ኖራ ምንም አልጠቀመም”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ግንቡን የሚያፈራርስ ብርቱ ዐውሎ በሚመስል መልኩ በሕዝቡ ላይ የሚልከውን ፍርድ ያመለክታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በመዓቴ ምክንያት … በቁጣዬ ምክንያት … በመዓቴ ምክንያት”
“አይሸፈንም”
“በመካከሏ” የሚለው ቃል እግዚአብሔር የሚያፈርሰውን የግንቡን ድንጋዮች ያመለክታል። ግንቡ በሚፈርስበት ጊዜ ይገድላቸው ይመስል እግዚአብሔር ሕዝቡን በፍርዱ እንደሚያጠፋቸው ይናገራል።(ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ይጠፋሉ”
እግዚአብሔር ሰዎች እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን ያውቃሉ ብሎ በሚናገርበት ጊዜ እርሱ ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለው ብቸኛው እውነተኛ አምላክ መሆኑን ሰዎች ያውቃሉ ማለቱ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እውነተኛው አምላክ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ይረዳሉ” ወይም “ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለኝ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ይገነዘባሉ”
“በጣም ስለ ተቆጣሁ ድምጥማጣቸውን አጠፋለሁ”
“ኖራ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የተበላሸውን ለመሸፈንና ገጽታውን ነጭ ለማድረግ ጥቅም ላይ የሚውለውን የነጭ ፈሳሽ ውሁድ ወይም ቀለምን ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 13፡10 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ሐረግ “በኖራ የተለሰኑት ሰዎች” እነማን እንደ ሆኑ ያብራራል።
“እርሷ” የሚለው ቃል ኢየሩሳሌምን ያመለክታል።
ይህ ሴቶቹን የመቅጣት ምልክት ይሆን ዘንድ እነርሱን አፍጥጦ እንዲመለከት የተሰጠ ትዕዛዝ ነው። “በእነርሱ ላይ ፊትህን አቅና” የሚለውን በሕዝቅኤል 4፡3 ላይ እንዳደረግኸው ተርጉም። አ.ት፡ “በሴቶቹ ልጆች ላይ አፍጥጥባቸው”
እዚህ ጋ “ፊት” በትኩረት ወይም በጥሞና የመመልከት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፣ “ፊትህን አቅና” የሚወክለው አፍጥጦ መመልከትን ነው። አ.ት፡ “አፍጥጠህ እይ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የአነጋገር ዘይቤው እንደ ሕዝቅኤል ሁሉ የዚያው ሕዝብ ወገን የሆኑትን ሴቶች ያመለክታል። አ.ት፡ “የእስራኤል ሴቶች” ወይም “የሀገርህ ሴቶች” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“በገዛ ራሳቸው አዕምሮ ያሰቧቸውን ነገሮች ብቻ እየተነበዩ” ተመሳሳዩን ሐረግ በሕዝቅኤል 13፡2 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
“ስለሚደርሱባቸው አስከፊ ነገሮች ትንቢት ተናገር”። ይህንን በሕዝቅኤል 4፡7 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
ይህ ማለት የአስማቱን ክታቦች በአንድ ላይ በመስፋት በእጆቻቸው ላይ አስረውታል ማለት ነው እንጂ በቀጥታ በእጆቻቸው ላይ ሰፍተውታል ማለት አይደለም።
አስማታዊ ኃይል አለው ተብሎ የሚታመንበት ቁስ
እግዚአብሔር ስለ እነዚህ ሴቶች በክታቦቻቸው አማካይነት እንስሶችን አድነው ያጠምዱ ይመስል ሰዎችን ለማሳሳት ውበታቸውን፣ ምስጢራቸውንና ውሸታቸውን እንደሚጠቀሙ እግዚአብሔር ይናገራል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎችን ለማጥመድ የሚጠቀሙባቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት የተለያየ ቁመት ባላቸው ሰዎች ራስ ላይ ለማድረግ መሸፈኛዎችን ያበጃሉ። አ.ት፡ “የተለያየ ቁመት ላላቸው ሴቶች ራስ መሸፈኛዎችን ያበጃሉ”
እነዚህን ነገሮች የሚያደርጉትን ሴቶች ለመገሰጽ እግዚአብሔር ይህንን እንደ ዋነኛ ጥያቄ አድርጎ ይጠይቃል። ይፋ ያልሆነው መልስ “አይደለም” የሚል ነው። አ.ት፡ “ሕዝቤን ካጠመዳችሁ በኋላ የገዛ ራሳችሁን ሕይወት ማዳን እንደምትችሉ አታስቡ!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ገብስ እንጀራ ለመጋገር የሚያገለግል ጥራጥሬ ሲሆን “ቁራሽ” የሚለው ቃል አነስተኛ መጠን ያለው እንጀራ ነው። ሁለቱም ሐረጎች አነስተኛ የምግብ መጠን ሲሆኑ ሴት ነቢያቱ ምን ያህል አነስተኛ ክፍያ እንደሚከፈላቸው አጽንዖት ለመስጠት ጥቅም ላይ ውለዋል።
ሰዎቹ ሴቶች በክታቦቻቸው የሚያጠምዷቸውን ወፎች ይመስል እግዚአብሔር የአስማት ክታባቸውን በመጠቀም ሰዎችን ስለሚያሳስቱ ስለ እነዚህ ሴቶች ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አስማታዊ ኃይል አላቸው ተብለው የሚታመኑ ቁሳቁሶች
“ለመያዝ” “በወጥመድ ለመያዝ”
“ክታቦቹን ከክንዶቻችሁ ላይ እቀድዳለሁ”
እዚህ ጋ “እጅ” የሚለው ቃል የሚወክለው ኃይልን ወይም መቆጣጠርን ነው። አ.ት፡ “ሕዝቤን ከኃይላችሁ አድናቸዋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚለው ቃል የሚወክለው ኃይልን ወይም መቆጣጠርን ነው። ሴቶቹ ሰዎቹን በእጆቻቸው ያጠመዷቸው ይመስል ሰዎቹ በእነዚህ ሴቶች ቁጥጥር ስር ስለ መሆናቸው እግዚአብሔር ይናገራል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በእጆቻችሁ እንዳለ የሚታደን እንስሳ ከእንግዲህ አታጠምዷቸውም” ወይም “ከእንግዲህ በኃይላችሁ አትቆጣጠሯቸውም” (ፈሊጣዊ አነጋገር፣ ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” የሚወክለው ሰውየውንና ስሜቶቹን ነው። አ.ት፡ “ጻድቁን ሰው ተስፋ ማስቆረጥ”
የሚያደርገውን ነገር ማቆሙ ወደ ሌላ አቅጣጫ እንደ መመለስ ተመልክቷል። አ.ት፡ “የሚያደርገውን ማቆም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች የሚያመለክቱት ወደ ፊት እንደሚሆን መናገርን ነው። አ.ት፡ “የሐሰት ትንቢቶችን መናገር ቀጥሉ”
እዚህ ጋ “እጅ” የሚለው ቃል የሚወክለው ኃይልን ወይም መቆጣጠርን ነው። ተመሳሳዩን ሐረግ በሕዝቅኤል 13፡21 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ሕዝቤን ከኃይላችሁ አድናቸዋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሽማግሌዎቹ በሕዝቅኤል ፊት የተቀመጡት በእርሱ አማካይነት ጌታን ለመጠየቅ ነው።
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
ሽማግሌዎቹ “ጣዖቶቻቸውን በልባቸው” ያኖሩ ይመስል እግዚአብሔር ሽማግሌዎቹ ራሳቸው ጣዖታትን ስለ ማምለካቸው ይናገራል። አ.ት፡ “ራሳቸውን ለጣዖታት ሰጥተዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሽማግሌዎቹ የሚያመልኳቸውን ጣዖታት የሚሰናከሉባቸው መሰናከያዎች እንደ ሆኑ፣ እነዚያን ጣዖታት ለማምለክ መጨከናቸውንም ማሰናከያዎቹን በፊታቸው እንዳስቀመጡ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ወደ ኃጢአት የሚመራቸውን ነገሮች ለማምለክ ያለ ማወላወል ጨክነዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች 1) ጣዖታቱ ሽማግልዎቹን ወደ ኃጢአት የሚመሩ ማሰናከያዎች ናቸው ወይም 2) ጣዖታትን ማምለክ ሽማግሌዎቹ እንዲሰናከሉ የሚያደርጋቸው ኃጢአት ነው የሚሉት ናቸው።
ሽማግሌዎቹ ሊጠይቁት እንደማይገባቸው አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቃቸዋል። ይህ ጥያቄ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። ደግሞም ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እንዲጠይቁኝ ከቶውኑ ልፈቅድላቸው ይገባኛል?” ወይም “ከቶ ሊጠይቁኝ አይገባቸውም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“እነርሱ” የሚለው ቃል “ከእስራኤል ሽማግሌዎች የሆኑትን ሰዎች” ያመለክታል።
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር፣ ሕዝቡ ጣዖታትን ለማምለክ ራሳቸውን መስጠታቸውን፣ ጣዖቶቻቸውን በልባቸው እንዳኖሩት አድርጎ ይናገራል። ይህንን ዘይቤአዊ አነጋገር በሕዝቅኤል 14፡3 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ራሱን ለጣዖታት የሚሰጥ እርሱ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቡ የሚያመልኳቸውን ጣዖታት የሚሰናከሉባቸው መሰናከያዎች እንደ ሆኑ፣ እነዚያን ጣዖታት ለማምለክ መጨከናቸውንም ማሰናከያዎቹን በፊታቸው እንዳስቀመጡ አድርጎ ይናገራል። ይህንን ዘይቤአዊ አነጋገር በሕዝቅኤል 14፡3 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ወደ ኃጢአት የሚመራቸውን ነገሮች ለማምለክ ያለ ማወላወል የጨከኑ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጌታን ለመጠየቅ ወደ ነቢይ የሚሄድ ሰው
ይህ ሐረግ ሕዝቡ የሚያመልኳቸውን ብዙ ጣዖታት ያመለክታል። የእግዚአብሔር ምላሽ አስከፊነት የሚያመልኳቸውን የጣዖታት ብዛት ያህል ታላቅ እንደሚሆን ያመለክታል። አ.ት፡ “ብዙ ጣዖታትን ያመልካልና እኔ እግዚአብሔር ተገቢውን መልስ እሰጠዋለሁ”
እዚህ ጋ “ልብ” የሚለው ቃል የሚወክለው የሕዝቡን አዕምሮና ፍቅር ነው። እግዚአብሔር ልባቸውን ይማርከቸው ይመስል ልባቸው እንደገና ለእርሱ የተሰጠ እንዲሆን እንደሚያደርገው ይናገራል። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ እንደገና ለእኔ የተሰጡ እንዲሆኑ አደርጋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” የሚለው ቃል የሚወክለው የሕዝቡን አዕምሮና ፍቅር ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ጣዖቶቻቸውን ለማምለክ እኔን የተዉኝን ሁሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች ለእስራኤል ሕዝብ ጣዖታትን ማምለካቸውን እንዲያቆሙ የተነገሯቸው መንገዶች ናቸው።
“ንስሐ ግቡ” እና “ተመለሱ” የሚሉት ቃላት መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ነው። በአንድነት የሚያጠናክሩት ጣዖታትን ማምለካችሁን አቁሙ የሚለውን ትዕዛዝ ነው።
እዚህ ጋ “ፊት” የሚለው ቃል የሚወክለው ሕዝቡን ነው። አ.ት፡ “ተመለሱ”
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር፣ ሕዝቡ ጣዖቶቻቸውን በልባቸው እንዳኖሩ አድርጎ ጣዖታትን ለማምለክ ራሳቸውን ስለ ሰጡ ሰዎች ይናገራል። ይህንን ዘይቤአዊ አነጋገር በሕዝቅኤል 14፡3 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ራሱን ለጣዖታት የሚሰጥ እርሱ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቡ የሚያመልኳቸውን ጣዖታት የሚሰናከሉባቸው መሰናከያዎች እንደ ሆኑ፣ እነዚያን ጣዖታት ለማምለክ መጨከናቸውንም ማሰናከያዎቹን በፊታቸው እንዳስቀመጡ አድርጎ ይናገራል። ይህንን ዘይቤአዊ አነጋገር በሕዝቅኤል 14፡3 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ወደ ኃጢአት የሚመራውን ነገሮች ለማምለክ ያለ ማወላወል የሚጨክን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ፊቱን በዚያ ሰው ላይ በሚያደርግበት መልኩ ያንን ሰው እንደሚቃወመው ይናገራል። አ.ት፡ “በዚያ ሰው ላይ እሆናለሁ” ወይም “ያንን ሰው እቃወማለሁ”
እዚህ ጋ “ፊት” ትኩረትን ወይም በአትኩሮት መመልከትን እና “ፊቴን አደርጋለሁ” የሚያመለክተው አፍጥጦ ማየትን ነው። አ.ት፡ “ማፍጠጥ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምልክት” የሚለው ቃል ለሚያዩት የተለየ ማስጠንቀቂያ የሚያስተላልፍ አንድን ነገር ያመለክታል። ምሳሌ የሚለው ቃል፣ ሰዎች ያንን ምልክት በሚያዩበት ጊዜ ስለ እርሱ የሚናገሩትን ያመለክታል። አ.ት፡ “ያ ሰው ማስጠንቀቂያና ምሳሌ እንዲሆን አደርገዋለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ከእንግዲህ የራሱ ሕዝብ ወገን እንዳይሆን የሚያደርገውን ያንን ሰው አንድ ሰው ቅርንጫፍን ከዛፍ ላይ እንደሚቆርጥ ከሕዝቡ እንደሚቆርጠው ይናገራል። አ.ት፡ “ከእንግዲህ የሕዝቤ አካል እንዳይሆን አደርገዋለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሰዎች እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን ያውቃሉ ብሎ በሚናገርበት ጊዜ እርሱ ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለው ብቸኛው እውነተኛ አምላክ መሆኑን ሰዎች ያውቃሉ ማለቱ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እውነተኛው አምላክ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ትረዳላችሁ” ወይም “ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለኝ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ትገነዘባላችሁ”
የእግዚአብሔር “እጅ” እርሱ የሚሠራውን ያመለክታል። አ.ት፡ “በእርሱ ላይ ክፉ አደርጋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ኃጢአት” የሚለው ቃል የሚወክለው ሰዎች ኃጢአትን በማድረጋቸው በራሳቸው ላይ የሚያመጡትን በደል ነው። ሕዝቡ ኃጢአትን ይሸከሙት ይመስል እግዚአብሔር የሚናገረው በኃጢአታቸው ምክንያት ስለሚደርስባቸው መከራ ነው። አ.ት፡ “በገዛ ራሳቸው የኃጢአት ውጤት ምክንያት መከራን ይቀበላሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እርሱን ከማምለክ በስተቀር ከእንግዲህ እርሱን ባለ መከተል እንደማይባዝኑ እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ይናገራል። አ.ት፡ “ከእንግዲህ እኔን ማምለካቸውን አያቆሙም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ስለሚናገረው ቃል እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረውን ይህንን ነው” ወይም “እኔ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
“ምድር” የሚለው ቃል የሚወክለው በምድሪቱ ላይ የሚኖሩትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “በምድሪቱ ላይ የሚኖሩት ሰዎች በእኔ ላይ ኃጢአትን በሚሠሩበት ጊዜ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በትር ይመስል እግዚአብሔር የሚናገረው ስለ እንጀራ አቅርቦት ነው። “እንጀራ” የሚለው ቃል ሁሉንም ዓይነት ምግብ ይወክላል። ተመሳሳዩን ሐረግ በሕዝቅኤል 4፡16 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የምግብ አቅርቦቱን አቋርጣለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሰው ቅርንጫፍን ከዛፍ እንደሚቆርጥ ይቆርጣቸው ይመስል እግዚአብሔር ሰዎችንና እንስሳትን እንደሚገድላቸው ይናገራል። አ.ት፡ “በምድሪቱ የሚኖረውን ሰውንና እንስሳን ሁሉንም ግደል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኖኅ፣ ዳንኤል እና ኢዮብ
“ሕያው መሆኔ እርግጥ የመሆኑን ያህል”። እግዚአብሔር ቀጥሎ የሚናገረው የተረጋገጠ እውነት መሆኑን ለማሳየት ይህንን አገላለጽ ይጠቀማል። ይህ ጽኑ ተስፋ የመስጫ መንገድ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጽኑ መሐላ አደርጋለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የገዛ ራሳቸውን ሕይወት ብቻ ማዳን ይችላሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ሰይፍ” የሚለው ቃል ሰይፍን በመጠቀም ሰዎችን የሚገድሉ ወታደሮችን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “
እዚህ ጋ “ሰይፍ” የሚለው ቃል የሚወክለው በሰይፍ የሚገድሉ የጠላት ሰራዊት ወታደሮችን ነው። አ.ት፡ “ሰራዊት ሆይ፣ በምድሪቱ መካከል እለፍ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሰው ቅርንጫፍን ከዛፍ እንደሚቆርጥ ይቆርጣቸው ይመስል እግዚአብሔር ስለ ሰዎችና እንስሳት መገደል ይናገራል። አ.ት፡ “በምድሪቱ የሚኖረውን ሰውንና እንስሳን ሁሉንም ግደል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኖኅ፣ ዳንኤል እና ኢዮብ
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የራሳቸውን ሕይወት ብቻ ማዳን ይችላሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ከመያዣ ዕቃው የሚያፈስሰው ፈሳሽ ይመስል እግዚአብሔር መዓቱን ስለሚገልጽበት ሁኔታ ይናገራል። አ.ት፡ “መዓቴን እገልጣለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሰው ቅርንጫፍን ከዛፍ እንደሚቆርጥ ይቆርጣቸው ይመስል እግዚአብሔር ሰዎችንና እንስሳትን ስለ መግደል ይናገራል። አ.ት፡ “ሰውንና እንስሳን ሁሉንም ግደል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የራሳቸውን ሕይወት ብቻ ማዳን ይችላሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሰው ቅርንጫፍን ከዛፍ እንደሚቆርጥ ይቆርጣቸው ይመስል እግዚአብሔር ሰዎችንና እንስሳትን ስለ መግደል ይናገራል። “እርሷ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሩሳሌምን ነው። አ.ት፡ “በኢየሩሳሌም የሚኖረውን ሰውና እንስሳ በሙሉ ለመግደል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “እነሆ” የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው አስገራሚ መረጃ ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል።
“እርሷ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሩሳሌምን ነው።
እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች የሚያመለክቱት የእስራኤል ሕዝብ ያደረጉትን ነው። አ.ት፡ “የአኗኗር መንገዳቸው” ወይም “የሚያደርጓቸው ነገሮች”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ስለ ቅጣቱ ያጽናኗችኋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
ሕዝቅኤል አስቀድሞ ስለሚያውቀው ስለ አንድ ነገር ለማስታወስ እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቀዋል። ይህ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የወይን ሐረግ በደን ውስጥ ከሚገኝ ቅርንጫፍ ካለው ከየትኛውም ዛፍ የተሻለ አይደለም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቅኤል አስቀድሞ ስለሚያውቀው ስለ አንድ ነገር ለማስታወስ እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቀዋል። ይህ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች የሆነ ነገር ለመሥራት ከወይን ሐረግ እንጨትን አይወስዱም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቅኤል አስቀድሞ ስለሚያውቀው ስለ አንድ ነገር ለማስታወስ እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቀዋል። ይህ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ነገሮችን በእርሱ ላይ ለመስቀል ከእርሱ መስቀያን አያበጁም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት
ሕዝቅኤል አስቀድሞ ስለሚያውቀው ስለ አንድ ነገር ለማስታወስ እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቀዋል። ይህ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እንዲነድ እሳት ላይ ቢጥሉት … ለምንም አይጠቅምም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው እንዲነድ እሳት ላይ ቢጥለው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ፊቱን በእነርሱ ላይ በማድረጉ እንደሚቃወማቸው ይናገራል። አ.ት፡ “በእነርሱ ላይ እሆናለሁ” ወይም “እቃወማቸዋለሁ”
እዚህ ጋ “ፊት” የትኩረት ወይም የአስተውሎት ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን “ፊቴን -- አደርጋለሁ” የሚያመለክተው ማፍጠጥን ነው። አ.ት፡ “ማፍጠጥ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሰዎች እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን ያውቃሉ ብሎ በሚናገርበት ጊዜ እርሱ ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለው ብቸኛው እውነተኛ አምላክ መሆኑን ሰዎች ያውቃሉ ማለቱ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እውነተኛው አምላክ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ይረዳሉ” ወይም “ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለኝ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ይገነዘባሉ”
በእሳት የሚቃጠሉ በሚመስልበት ሁኔታ እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ ስለሚያመጣው ቅጣት ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነርሱም በእሳት የሚቃጠሉ ይመስል እግዚአብሔር ነገሮችን ስለሚያቃጥል እሳት ይናገራል። አ.ት፡ “እሳቱ ያጠፋቸዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በዚያ የሚኖሩ ሰዎች ኃጢአትን አድርገዋል” ወይም “በዚያ የሚኖሩት ሰዎች ኃጢአትን ሠርተዋል”
እግዚአብሔር የንግግሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “እኔ፣ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ። ሰዎች ከተማይቱን በመሠረቱ ጊዜ የከተማይቱ ልደት እንደ ሆነ አድርጎ እግዚአብሔር ይናገራል። ( ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእስራኤል ሕዝብ ምድሪቱን ድል ከማድረጋቸው በፊት ጣዖት አምላኪ የሕዝብ ወገን የሆኑት አሞራውያንና ኬጢያውያን በምድሪቱ ይኖሩ ነበር። ኢየሩሳሌም በዝሙት መወለዷን ለመግለጽ አባትና እናቷ የዚህ ሕዝብ ወገን እንደ ነበሩ እግዚአብሔር ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እንብርት” የሚያመለክተው ከእንብርት ጋር የተያያዘውን እትብት ያመለክታል። አ.ት፡ “እናትሽ እትብትሽን አልቆረጠችውም”
እዚህ ጋ “ዐይን” የሚለው ቃል የሚወክለው የሚያየውን ሰው ነው። አ.ት፡ “ካየሽ ሁሉ የራራልሽ የለም”
“ወላጆችሽ ጠልተውሽ ስለ ነበር”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ወላጆችሽ ሜዳ ላይ ጥለውሽ ነበር” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር አዲስ በተወለደችው ሕፃን አጠገብ ያልፍ ነበር
ግልጽ ያልሆነው መረጃ ከቀደም ካለው ሐረግ ሊሟላ ይችላል። አ.ት፡ “በደምሽ ላይ ተጋድመሽ እያለሽ ተናገርኩሽ”
እዚህ ጋ፣ እግዚአብሔር በፍጥነት ማደጓን በቶሎ ከሚያድጉ ተክሎች ጋር ያነጻጽራል።
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ። ሁለቱም የሚያመለክቱት ማደጓንና መርዘሟን ነው። አ.ት፡ “ጎለመስሽ፣ ረዘምሽም”
እዚህ ጋ፣ ኢየሩሳሌምን የምትወክለው ሴት ከሴቶች ሁሉ እጅግ የተዋበች ይመስል ከዕንቁዎች ሁሉ ብልጫ ያላት ተደርጎ ተነግሮላታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አንዳንድ የቅርብ ጊዜ ትርጉሞች “በዕንቁ ለማጌጥ በቃሽ” ይላሉ።
የሁለቱም ቃላት ትርጉም አንድ ነው። አ.ት፡ “ባዶ ዕርቃን”
እዚህ ጋ “ተመልከት” የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው አስገራሚ መረጃ ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል።
ይህ አባባል ወጣቷ ሴት ለጋብቻ ዕድሜ መድረሷን እግዚአብሔር ዓይቷል ለማለት ነው።
እግዚአብሔር የንግግሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “እኔ፣ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
“የተዋቡ ልብሶች”። መጥለፍ ማለት በቁርጥራጭ ጨርቆች የተሠራውን ንድፍ በአንድ ላይ መስፋት ነው።
“ጌጣ ጌጥ አደርግሁልሽ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በወርቅና በብር አስጌጥኩሽ፣ የተመረጠ በፍታም አለበስኩሽ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በብዙ ሀገር የሚኖሩ ብዙ ሕዝቦች ማን እንደ ነበርሽ አወቁ”
“ውበትሽ ፍጹም ነበር”
“የገዛ ውበትሽን መተማመኛሽ አደረግሽው”
ከተማይቱ ገንዘብ ለመቀበል በምትኩ ከሌሎች ወንዶች ጋር በመተኛት ታማኝነቷን እንዳጎደለች ሚስት አድርጎ እግዚአብሔር ስለ ኢየሩሳሌም ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ግብረ ገብነት የጎደለውን የኢየሩሳሌምን ተግባር በፈሳሽ ይመስለውና እነዚያን ተግባራት በተደጋጋሚ መፈጸሟን ፈሳሾቹን ከመያዣው ማፍሰስ እንደ ሆነ አድርጎ ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የዕብራይስጡ ሐረግ በዘመናዊ ትርጉሞች ውስጥ በብዙ የተለያዩ መንገዶች ተተርጉሟል። ለምሳሌ፣ አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች “ራስሽን ትሰጪው ዘንድ” ወይም “የእርሱ ሆንሽ”
“የወንዶች ሐውልት” ወይም “ወንዶችን የሚመስሉ ጣዖታት”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) ይህ ወጣቷ ሴት ከወንድ ምስሎች ጋር ስለ መተኛቷ የትህትና አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ከእነርሱ ጋር ተኝተሻል” ወይም 2) ይህ ምስሎቹን ማምለኳ ከእነርሱ ጋር እንደ ተኛች አድርጎ እግዚአብሔር የተናገረበት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “አመለክሻቸው” (Euphemism እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በምርጥ ዱቄት የጋገርኩትን እንጀራ፣ ዘይትና ማር” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በፊት ለፊታቸው መስዋዕት አድርገሽ አቀረብሽላቸው”
“ልጆቼ የነበሩትን”
እዚህ ጋ፣ እግዚአብሔር የእስራኤል ሕዝብ ስላደረጉት አንድ ነገር ይናገራል። ልጆቻቸውን ለአሕዛብ ጣዖታት ሰውተዋል።
በእነዚህ ጥንታዊ የጣዖት አምላኪዎች መስዋዕት አማልክቱ የሚቀርብላቸውን ምግብ እንደሚበሉ ሰዎች ያምኑ ነበር። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ምስሎቹ እንደ ምግብ እንዲበሏቸው ለእነዚያ ምስሎች መስዋዕት አደረግሻቸው”
ሴቲቱ አመንዝራነቷ ሳያንሳት ልጆቿን ደግሞ ለመሰዋት መወሰኗ ላይ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ያረድሻቸው የአመንዝራነትሽ ሥራ አነስተኛ ጉዳይ እንደ ሆነ ስላሰብሽ መሆን አለበት” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ለምስሎቿ የሚቃጠል መስዋዕት እንዲሆኑ እሳት ውስጥ እንደጨመረቻቸው ግልጽ አይደለም። አ.ት፡ “የሚቃጠል መስዋዕት አድርጋ ሰዋቻቸው”
የእነዚህ የሁለቱም ቃላት ትርጉም አንድ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 16፡7 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ባዶ ዕርቃን”
እግዚአብሔር የንግግሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “እኔ፣ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፣ 1) ጣዖታቷን የምታመልክበት ወይም 2) የዝሙት ተግባሯን የምትፈጽምበት ሥፍራ ሠርታለች የሚሉት ናቸው።
እግዚአብሔር የመንገድ መጀመሪያን ራስ እንደ ሆነ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “በየመንገዱ መጀመሪያ ላይ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ተመልከት” የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው አስገራሚ መረጃ ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል።
እዚህ ጋ “እጅ” የሚወክለው ኃይልን ነው። አ.ት፡ “እንቺን ለመምታት ኃይሌን እጠቀማለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የምግብ አቅርቦት ማቋረጥን ምግብን እንደ መቁረጥ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “የምግብ አቅርቦትሽን አቆማለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሕይወት” ሰውን ይወክላል። አ.ት፡ “አሳልፌ እሰጥሻለሁ”
እዚህ ጋ የፍልስጥኤምን ከተሞች እግዚአብሔር እንደ ፍልስጥኤም ሴቶች ልጆች አድርጎ ይናገራል። ከተሞቹ በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላሉ። አ.ት፡ “የፍልስጥኤም ሰዎች” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን ለመገሰጽ ምላሽ የማይሻውን ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እነዚህን ሁሉ ነገሮች፣ እፍረት ዐልባ የአመንዝራነት ተግባር የምትፈጽሚው ልብሽ በጣም ስለ ታመመ መሆን አለበት!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” የሚለው ቃል ፈቃድን እና ስሜትን ይወክላል። ልቧ የታመመ ይመስል ፍላጎቷን ለመቆጣጠር እንዳልቻለች እግዚአብሔር ይናገራል። አ.ት፡ “ፈቃድሽ ምን ያህል ደካማ የሆነ ሰው ነሽ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የጎዳናን መጀመሪያ ራስ እንደ ሆነ አድርጎ ይናገራል። ተመሳሳዩን ሐረግ በሕዝቅኤል 16፡25 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በየጎዳናው መጀመሪያ ላይ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) ጣዖታቷን የምታመልክበት ወይም 2) የዝሙት ተግባሯን የምትፈጽምበት ሥፍራ ሠርታለች የሚሉት ናቸው። ይህንን በሕዝቅኤል 16፡24 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
ይህ አንድን ሰው ከእርሷ ጋር እንዲተኛ እንደምትቀበለው ያመለክታል። አ.ት፡ “በአልጋሽ ላይ ከባልሽ ይልቅ እንግዶችን ትቀበያለሽ”
ፈሳሽ የሆነ ይመስል እግዚአብሔር ስለ ኢየሩሳሌም ዝሙት ይናገራል፤ ይህንን ብርቱ የዝሙት ፍላጎትዋን ለማርካት ደጋግማ መፈጸሟን ደግሞ ከዕቃ መያዣው እንደሚፈስ ፈሳሽ አድርጎ ይገልጸዋል። አ.ት፡ “የዝሙት ፍላጎትሽን ለማርካት በተደጋጋሚ ፈጸምሽው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አንዳንድ የቅርብ ዓመታት ትርጉሞች “ብልጽግናሽን አፈሰስሽ” ብለው ይተረጉሙታል።
ይህ የሚያመለክተው ለጣዖታት መስዋዕት እንዲሆኑ የተገደሉትን ልጆች ነው።
እዚህ ጋ፣ “እነሆ” የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው አስገራሚ መረጃ ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል።
በሌሎች ፊት የአንድን ሰው ልብስ መግፈፍ ያንን ሰው ለማዋረድ በማሰብ የሚደረግ ተግባር ነው። “ራቁትነት” የሚለው ቃል እንደ ቅጽል ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ስለዚህ ሙሉ በሙሉ ራቁትሽን መሆንሽን ማየት ይችላሉ”
ይህ ሐረግ በየትኛውም መልኩ የተፈጸመ ግድያን ይወክላል። አ.ት፡ “ግድያ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ደም መፋሰስ” በየትኛውም መልኩ የተፈጸመ ግድያን ይወክላል። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር የደም መፋሰስን በእርሷ ላይ ያመጣ ይመስል ስለ ግድያዋ እንደሚቀጣት ይናገራል። አ.ት፡ “ነፍስ ስለ ማጥፋትሽ በቁጣዬና በርኅራኄዬ እቀጣሻለሁ” ወይም 2) እግዚአብሔር የደም መፋሰስን በእርሷ ላይ ያመጣ ይመስል እርሷን ስለ መግደል ይናገራል። አ.ት፡ “በቁጣዬና በርኅራኄዬ ደምሽን አፈስሳለሁ” የሚሉት ትርጉሞች ናቸው። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጆች” የሚወክሉት ኃይልን ወይም ቁጥጥርን ነው። አ.ት፡ “በቁጥጥራቸው ስር እንድትሆኚ አደርግሻለሁ” ወይም “በአንቺ ላይ ኃይል እንዲኖራቸው እፈቅድላቸዋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) ጣዖታቷን ያመለከችበትን ወይም 2) የዝሙት ተግባሯን የፈጸመችበትን ሥፍራ ያጠፉታል የሚሉት ናቸው። በሕዝቅኤል 16፡24 ላይ “የማምለኪያ አዳራሽ” የሚለውን እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
የሁለቱም ቃላት ትርጉም አንድ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 16፡7 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ባዶ ዕርቃን”
“ቅጣት” የሚለው ቃል ከግሣዊ ሐረግ ጋር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በተለያየ መንገድ እቀጣሻለሁ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“ብዙ ሴቶች ሊያዩአት በሚችሉበት ስፍራ” ወይም “ብዙ ሴቶች እያዩአት”
“ንዴት” እና “ቁጣ” የሚሉት ቃላት እግዚአብሔር ስለ ተቆጣ የሚፈጽማቸው ቅጣቶች መሆናቸውን ያመለክታል። በመሠረቱ የሁለቱም ሐረጎች ትርጉም አንድ ነው። አ.ት፡ “ከእንግዲህ ስለማልቆጣሽ አንቺን መቅጣቴን አቆማለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉሙ ማስታወስ ማለት ነው። አ.ት፡ “አስታውሽ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “መንቀጥቀጥ” የሚያመለክተው አንድ ሰው እጅግ በሚቆጣበት ጊዜ የሚታይበትን አካላዊ ምላሽ ያመለክታል። ኢየሩሳሌም እነዚህን ነገሮች ስታደርግ ልጅ በነበረችበት ጊዜ እግዚአብሔር ያደረገውን አላሰበችም።
እዚህ ጋ፣ “እነሆ” የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው አስገራሚ መረጃ ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል።
“በራስሽ ላይ አመጣለሁ” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ይህንን ቅጣት ትቀበላለች ማለት ነው። ይህንን የአነጋገር ዘይቤ በሕዝቅኤል 11፡21 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ስለ ጸባይሽ በምትቀበይው ቅጣት እንድትሰቃዪ አደርግሻለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “እነሆ” የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው አስገራሚ መረጃ ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል።
“ባሏን የጠላችውን”
የእስራኤል ሕዝብ ምድሪቱን ድል ከማድረጋቸው በፊት ጣዖት አምላኪ የሕዝብ ወገን የሆኑት አሞራውያንና ኬጢያውያን በምድሪቱ ይኖሩ ነበር። ኢየሩሳሌም በዝሙት መወለዷን ለመግለጽ አባትና እናቷ የዚህ ሕዝብ ወገን እንደ ነበሩ እግዚአብሔር ይናገራል። እነዚህን ሐረጎች በሕዝቅኤል 16፡3 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምካቸው ተመልከት። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሰማርያና ሰዶም ሁለቱም በጣዖት አምልኮአቸውና በኃጢአታቸው ምክንያት እግዚአብሔር የፈረደባቸው ከተማዎች ነበሩ። እግዚአብሔር እነዚህ ከተሞች ኢየሩሳሌም የጣዖት አምላኪዎችና የኃጢአተኞች ቤተሰብ መሆኗን ለመግለጽ እህቶቿ መሆናቸውን ይናገራል።
የአንድ ሰው የአኗኗር መንገድ ያ ሰው በጎዳና ላይ እንደሚሄድ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “እንደ እነርሱ ብቻ አላደረግሽም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ጸባይ” እና “ልምምድ” የሚሉት ቃላት መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ነው። አ.ት፡ “ሲያደርጓቸው የነበሩትን ነገሮች ቀዳሽ”
“ሕያው መሆኔ እርግጥ የመሆኑን ያህል”። እግዚአብሔር ቀጥሎ የሚናገረው የተረጋገጠ እውነት መሆኑን ለማሳየት ይህንን አገላለጽ ይጠቀማል። ይህ ጽኑ ተስፋ የመስጫ መንገድ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጽኑ መሐላ አደርጋለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሰዶምን ከበቂ በላይ ምግብ እንዳላትና ያለ ሥጋት እንደምትኖር ባለጸጋ ሴት አድርጎ ይገልጻታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚለው ቃል የሚወክለው በእጆቻቸው የሚሠሩትን ሰዎች ነው። “ድኻ” እና “ችግረኛ” የሚሉት ቃላት እንዲህ ያሉት ሰዎች ራሳቸውን መርዳት የማይችሉ መሆናቸው ላይ አጽንዖት የሰጣሉ። አ.ት፡ “ራሳቸውን መረዳት ያልቻሉትን ሰዎች አልረዳቻቸውም” (See: Synecdoche and Doublet)
ኃጢአተኞቹ ሰማርያና ሰዶም ከኢየሩሳሌም ይልቅ ጻድቅ እንደ ነበሩ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ሐረግ ሦስት ጊዜ ይጠቀማል።
የኢየሩሳሌም ሰዎች ምን ያህል ያለ እፍረት እንዳደረጉ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ሐረግ ሁለት ጊዜ ይጠቀማል።
“እፈሪ” ወይም “ውርደትሽን ተሸከሚ”
“ሀብታቸውን”
“ታፍሪአለሽ” ወይም “ውርደትሽን ትሸከሚያለሽ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አዋርድሻለሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“መጽናናት” የሚለው ስም ከግሣዊ ሐረግ ጋር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሰዶምና ሰማርያን ታጽናኚአለሽ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እህትሽን ሰዶምን እና ሴት ልጆቿን ወደ ቀድሞ ሁኔታቸው እመልሳለሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እህትሽን ሰዶምን እና ሴት ልጆቿን ወደ ቀድሞ ይዞታቸው እመልሳለሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
x
እዚህ ጋ “አፍ” የሚለው ቃል የሚወክለው ተናጋሪውን ሰው ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የእህትሽን የሰዶምን ስም እንኳን አልጠራሽም” (Synecdoche እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ኃጢአተኝነትሽን ከመግለጥሽ በፊት” ወይም “ኃጢአተኝነትሽን ከመግለጤ በፊት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሰዎች ስለ አንዳች ነገር በመጥፎ የሚናገሩላትን ኢየሩሳሌምን ያመለክታል።
እዚህ ጋ የኤዶምና የፍልስጥኤማውያን ሴቶች ልጆች የሆኑ ይመስል እግዚአብሔር የሚናገረው ስለ ኤዶምና ፍልስጥኤም ነው። ከተሞቹ በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላሉ። አ.ት፡ “ኤዶማውያን እና የፍልስጥኤም ሰዎች በሙሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በጣም መጥላት
እግዚአብሔር የንግግሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “እኔ፣ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሩሳሌም ከእግዚአብሔር ጋር ላደረገችው መሐላ ግድ የለሽነቷን በማሳየት ከእርሱ ጋር የነበራትን የጋብቻ ቃል ኪዳን አፍርሳለች። አ.ት፡ “ከእኔ ጋር የገባሽውን ቃል ኪዳን በማፍረስ የማልሽልኝን መሐላ ንቀሻል”
የዚህ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም ማስታወስ ነው። አ.ት፡ “አስታውሽ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ወጣት በነበርሽበት ጊዜ ከአንቺ ጋር ያደረግሁትን” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሰዎች እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን ያውቃሉ ብሎ በሚናገርበት ጊዜ እርሱ ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለው ብቸኛው እውነተኛ አምላክ መሆኑን ሰዎች ያውቃሉ ማለቱ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እውነተኛው አምላክ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ይረዳሉ” ወይም “ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለኝ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ይገነዘባሉ”
የዚህ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም ማስታወስ ማለት ነው። አ.ት፡ “ሁሉንም ነገር አስታውሺ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ኢየሩሳሌም ለመናገር እጅግ ታፍራለች።
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
“ስለ እርሱ እንዲያስቡ ዕንቆቅልሽን ስጣቸው” ወይም “ይህንን ታሪክ እንደ ማብራሪያ ንገራቸው”
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የክንፎቹ ጫፎች ረጃጅምና በላባ የተሞሉ ነበሩ”። “ክንፍ” የሚለው ቃል በዚህ ስፍራ ትርጉሙ የክንፎቹን ውጫዊ ጫፍ ማለት ነው።
የንስሩ ላባዎች ብዙ የተለያዩ ቀለማት ነበሩት።
“እርሱ የዛፉን የላይኛውን ጫፍ ሰበረ”
“የዛፉን ጫፍ ወሰደ” ወይም “ጫፎቹን ወሰዳቸው”
“እርሱን ብዙ ነጋዴዎች በነበሩባት ከተማ ተከለው”። ነጋዴ ሸቀጦችን የሚሸጥ ሰው ነው።
“እርሱ” የሚለው ቃል በምሳሌው ውስጥ ንስሩ ነው።
“ጥሩ መሬት”
“ንስሩ ዘሩን ብዙ ውሃ ባለበት ቦታ ላይ ተከለው”
የውሃ ዳር ዛፍ የሚበቅለው ብዙ ውሃ ባለበት ስፍራ ነው። ንስሩ ዘሩን እንደ ውሃ ዳር ዛፍ ከተከለው ይህ ማለት ብዙ ውሃ ባለበት ቦታ ላይ ተክሎታል ማለት ነው። አ.ት፡ “አንድ ሰው የውሃ ዳርን ዛፍ በውሃ አጠገብ እንደሚተክል ዘሩን ተክሎታል”
“ከዚያም ዘሩ ወደ ተክልነት ማደግ ጀመረ”
“በምድር ላይ የሚስፋፋ የወይን ሐረግ”
የወይኑ ቅርንጫፎች ወደ ንስሩ አቅጣጫ ተመለሱ። ይህ ማለት ወደ ላይ ወደ ሰማይ ማደግ ጀመሩ።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ሥሮቹ ከበታቹ ወዳለው መሬት ውስጥ አደጉ” ወይም “የወይን ሐረጉ ሥሮች ከንስሩ በታች አደጉ”።
“የወይን ተክል የሚያድገው እንደዚህ ነው”
“ቅርንጫፎች አሳደገ፣ ለምለም ቅጠሎቹንም አስፋፋ”
“ሌላ ግዙፍ ንስር”
እዚህ ጋ፣ “እነሆ” የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው አስገራሚ መረጃ ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል።
እግዚአብሔር የሚናገረው እንደ ሰው ማድረግ ይችል ይመስል አስፈላጊውን ምግብ ከእርሱ ያገኝ ዘንድ ሥሮቹን ሆን ብሎ ወደ ሌላኛው ንስር ስለሚያዞረው ስለ ወይን ተክል ነው። (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ውሃ ያገኝ ዘንድ የመጀመሪያው ንስር ተክሎ ከነበረበት ስፍራ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የወይኑን ተክል የመጀመሪያው ንስር ተክሎት ነበር” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
አሉታዊው ምላሽ ላይ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ዋነኛ ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አይሳካለትም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
በወይኑ ተክል ላይ በእርግጠኝነት እንደሚፈረድበት አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቃል። ጥያቄው እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል፤ ደግሞም በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው ሥሮቹን ይነቅላል፣ የቅጠሎቹ ዕድገት በሙሉ እንዲጠወልግም ፍሬዎቹን ይቀጥፋል፝” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ብርቱ ክንድ” የሚለው ሐረግ ብርቱ ሰውን ይወክላል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እርሱን ለመንቀል ብርቱ ሰው ወይም ብዙ ሰዎች አያስፈልጉም” (Synecdoche እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ተመልከቱ” ወይም “ስሙ” ወይም “የምነግራችሁን ልብ በሉ”
አሉታዊው ምላሽ ላይ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ዋነኛ ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ ጥያቄ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አያድግም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በእርግጥ እንደሚሆን አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይቻላል። አ.ት፡ “የምስራቅ ንፋስ በሚነካው ጊዜ ይጠወልጋል”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“የምስራቅ ንፋስ በሚነፍስበት ጊዜ”
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንዳች ነገር መናገሩን ለማስታወቅ ጥቅም ላይ የዋለ የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እግዚአብሔር እነዚህን ቃላት ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡5 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “አመጸኛ ሕዝብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር መልሱን ለመስጠት ይህንን መሠረታዊ ጥያቄ ይጠይቃል። ጥያቄው እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የእነዚህ ነገሮች ትርጉም ይህ ነው”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ተመልከቱ” ወይም “ስሙ” ወይም “የምነግራችሁን ልብ በሉ”
“የእርሷ” የሚለው ቃል ኢየሩሳሌምን ያመለክታል።
“መሐላ እንዲምል አደረገው”
ያነሰና ደካማ መንግሥት እንደ ተዋረደ፣ ታላቅና ኃያል የሆነው ራሱን እንዳንሰራራ ተነግሯል። አ.ት፡ “መንግሥቱ ታናሽ ሆኖ እንዲቀርና ታላቅ እንዳይሆን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ምድር” የሚለው ቃል የይሁዳን መንግሥትና በእርሱ የሚኖረውን ሕዝብ ይወክላል። አ.ት፡ “መንግሥቱ መኖሩን ይቀጥላል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አሉታዊው ምላሽ ላይ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ዋነኛ ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በእርግጠኝነት አይሳካለትም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
አሉታዊው ምላሽ ላይ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ዋነኛ ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እነዚህን ነገሮች የሚያደርግ እርሱ አያመልጥም”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
አሉታዊው ምላሽ ላይ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ዋነኛ ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ቃል ኪዳኑን ቢያፈርስ ፈጽሞ አያመልጥም”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ሕያው መሆኔ እርግጥ የመሆኑን ያህል”። እግዚአብሔር ቀጥሎ የሚናገረው የተረጋገጠ እውነት መሆኑን ለማሳየት ይህንን አገላለጽ ይጠቀማል። ይህ ጽኑ ተስፋ የመስጫ መንገድ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጽኑ መሐላ አደርጋለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የንግግሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “እኔ፣ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
“እርሱን በይሁዳ ላይ ያነገሠው የባቢሎን ንጉሥ ምድር፣ መሐላውን ያቃለለው የባቢሎን ንጉሥ”
የእነዚህ ሁለት ሐረጎች መሠረታዊ ትርጉም አንድ ሲሆን የፈርዖን ሰራዊት ምን ያህል ብዙና ጠንካራ እንደ ሆነ አጽንዖት ይሰጣል።
እዚህ ጋ “እርሱን” የሚለው ቃል የይሁዳን ንጉሥ ያመለክታል።
ይህ የሚያመለክተው መሰላሎች ያሉትን ግምብ ሲሆን ግምቡ ላይ በማስደገፍ ወታደሮች በእርሱ ላይ በመውጣት ወደ ከተማይቱ ለመግባት ያስችላቸዋል።
“ብዙ ሰዎችን ለመግደል”
“ከዚያ እንኳን የከፋውን ነገር አደረገ፤ እጁን ዘረጋ”
ይህ የሚያመለክተው የወዳጅነትና የስምምነት ምልክት እንዲሆን የሌላውን ሰው እጅ መያዝን ነው። እዚህ ጋ ቃሉ የሚወክለው ከባቢሎን ንጉሥ ጋር ያደረገውን የቃል ኪዳን መሐላ ነው። (See: Symbolic Action)
አዎንታዊው ምላሽ ላይ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ዋነኛ ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ እንደ ንግግር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የኢየሩሳሌም ንግሥ የናቀው የእኔን መሐላ፣ ያፈረሰውም የእኔን ቃል ኪዳን ነበር”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“በራሱ ላይ አመጣለሁ” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም ይህንን ቅጣት ይቀበላል ማለት ነው። ይህንን የአነጋገር ዘይቤ በሕዝቅኤል 11፡21 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የቅጣቱን መከራ እንዲቀበል አደርገዋለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ንጉሡን በመረብ የሚያጠምደው በሚመስልበት ሁኔታ የጠላት ሰራዊት ንጉሡን እንዲይዙት እንደሚያስችላቸው ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በማጥመጃ መረቤ እይዘዋለሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“መውደቅ” የሚለው ቃል “መሞት” ለሚለው የለዘበ ቃል ነው። እዚህ ጋ “ሰይፍ” የሚለው ቃል በሰይፎቻቸው ሰዎችን የሚገድሉ ወታደሮችን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ወታደሮች ጠገኞቹን ሁሉ . . . ሰራዊቱን ይገድሏቸዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በሕይወት የተረፉት በየአቅጣጫው ይሸሻሉ” ወይም “በሕይወት የሚተርፉትን የጠላት ወታደሮች በየአቅጣጫው ይበትኗቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሰዎች እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን ያውቃሉ ብሎ በሚናገርበት ጊዜ እርሱ ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለው ብቸኛው እውነተኛ አምላክ መሆኑን ሰዎች ያውቃሉ ማለቱ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እውነተኛው አምላክ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ትረዳላችሁ” ወይም “ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለኝ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ትገነዘባላችሁ”
“አዳዲስ ቅርንጫፎችን ያበቅላል”
እንደ ሰዎች እርሱ ማወቅ ይችሉ ይመስል እግዚአብሔር የሚናገረው ስለ ዛፎች ነው። ዛፎች የሚወክሉት በእነርሱ ውስጥ የሚኖሩትን ሀገራትንና ሕዝቦችን ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ረጃጅሞቹን ዛፎች እቆርጣቸዋለሁ፣ ትንንሾቹ ዛፎች እንዲያድጉ አደርጋቸዋለሁ”
ተክሎች በሚደርቁበትና በሚሞቱበት ጊዜ
“የእግዚአብሔር ቃል መጣ” የሚለው ሐረግ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ ስለ አንድ ነገር የነገራቸውን ለማሳወቅ ጥቅም ላይ የዋለ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እንደገና እግዚአብሔር ተናገረኝ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቅኤል አስቀድሞ ስለሚያውቀው አንድ ነገር ለማስታወስ እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቃል። ጥያቄው ምሳሌውን ለሚጠቀሙ ሰዎች ተግሳጽ ነው። አ.ት፡ “በእስራኤል ምድር የሚኖሩ ሰዎች ይህ ምሳሌ አላቸው፣ . . . ‘አባቶች ጎምዛዛ የወይን ፍሬ በሉ፣ የልጆችም ጥርስ ደነዘ’”።(ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው።
ይህ የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የዚህ ምሳሌ ትርጉም ልጆች የሚለማመዱት የአባቶቻቸውን የሥራ ውጤ ነው የሚል ነው። (ምሳሌዎች የሚለውን ተመልከት)
“ጥርሶች ደነዙ” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ አንድ ሰው ያልበሰለውን ወይም የሚጎመዝዘውን ፍሬ ሲበላ አፉ ላይ የሚሰማውን የመጎምዘዝ ስሜት ያመለክታል። አ.ት፡ “ልጆች አፋቸው ውስጥ ጎምዛዛ ጣዕም ተሰማቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ሕያው መሆኔ እርግጥ የመሆኑን ያህል”። እግዚአብሔር ቀጥሎ የሚናገረው የተረጋገጠ እውነት መሆኑን ለማሳየት ይህንን አገላለጽ ይጠቀማል። ይህ ጽኑ ተስፋ የመስጫ መንገድ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጽኑ መሐላ አደርጋለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የንግግሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “እኔ፣ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “እነሆ” የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው አስገራሚ መረጃ ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል።
እዚህ ጋ “ነፍስ” የሚለው ቃል የሚወክለው ሰውን ነው። አ.ት፡ “ኃጢአትን የሚሠራው ሰው”
ሰዎች አብዛኛውን ጊዜ በተራሮች ላይ የአሕዛብን አማልክት ያመልኩና መሥዋዕትም ያቀርቡላቸው ነበር። እንዲህ ያለው ሰው እነዚህን በመሳሰሉ የአሕዛብ የአምልኮ ሥርዓቶች ላይ እንዳልተሳተፈ ያመለክታል።
“ዓይኖችን ማንሣት” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ወደ አንድ ነገር መመልከትን ያመለክታል። ወደ ጣዖታት የማመልከቱ አኳኋን የሚወክለው ጣዖታትን ማምለክን ወይም ወደ እነርሱ መጸለይን ነው። አ.ት፡ “ጣዖታትን ማምለክ” ወይም “ወደ ጣዖታት መጸለይ”
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ከእርሷ ጋር ለመተኛት ወደ ሴቲቱ አለመቅረቡ ግልጽ አይደለም። አ.ት፡ “በወር አበባዋ ወቅት ከእርሷ ጋር ለመተኛት ወደ ሴት ቀርቧል”
“ተበዳሪው ለብድሩ በመያዣነት የሰጠውን ዕቃ ለተበዳሪው ይመልስለታል”
ይህ ቃል ተበዳሪው ለተበደረው ገንዘብ የሚከፍለውን ገንዘብ ያመለክታል። ይሁን እንጂ አንዳንድ አዳዲስ ትርጉሞች በዚህ ምንባብ ያለውን “የትኛውም ወለድ” የሚለውን “እጅግ የበዛ ወለድ” ብለው ይተረጉሙታል።
ይህ ማለት በሰዎች መካከል የሚነሡትን አለመግባባቶች በፍትሐዊነት ይዳኛል።
ሥርዓቶቹ ሰውየው የሚሄድበት መንገድ የሆነ ይመስል እግዚአብሔር ሥርዓቶቹን ስለሚታዘዝ ሰው ይናገራል። አ.ት፡ “ያ ሰው ሥርዓቶቼን ይታዘዛል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ በየትኛውም መልክ የሚፈጸም ግድያን ይወክላል። አ.ት፡ “የሚገድል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር በሕዝቅኤል 18፡5 መጀመሪያ ላይ የጠቀሰውን ኃጢአታዊ ተግባር ያመለክታል።
ሰዎች አብዛኛውን ጊዜ በተራሮች ላይ የአሕዛብን አማልክት ያመልኩና መሥዋዕትም ያቀርቡላቸው ነበር። እንዲህ ያለው ሰው እነዚህን በመሳሰሉ የአሕዛብ የአምልኮ ሥርዓቶች ላይ እንደተሳተፈ ያመለክታል። ተመሳሳዩን ሐረግ በሕዝቅኤል 18፡5 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በተራሮቹ ላይ ለጣዖታት የተሰዋውን ሥጋ ይበላል”
“ድኻ” እና “ችግረኛ” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ እነዚህ ራሳቸውን መርዳት የማይችሉ ሰዎች ስለ መሆናቸው አጽንዖት ይሰጣል።
“ዓይኖቹን ያነሣል” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ወደ አንድ ነገር መመልከትን ያመለክታል። ወደ ጣዖታት የማመልከቱ አኳኋን የሚወክለው ጣዖታትን ማምለክን ወይም ወደ እነርሱ መጸለይን ነው። በሕዝቅኤል 18፡6 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጣዖታትን ያመልካል” ወይም “ወደ ጣዖታት ይጸልያል”
ይህ ቃል ተበዳሪው ለተበደረው ገንዘብ የሚከፍለውን ገንዘብ ያመለክታል። ይሁን እንጂ አንዳንድ አዳዲስ ትርጉሞች በዚህ ምንባብ ያለውን “የትኛውም ወለድ” የሚለውን “እጅግ የበዛ ወለድ” ብለው ይተረጉሙታል።
እግዚአብሔር በአሉታዊው ምላሽ ላይ አጽንዖት ለመስጠት ይህንን እንደ መሪ ጥያቄ አድርጎ ይጠይቃል። አ.ት፡ “ያለ ጥርጥር በሕይወት አይኖርም!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ደም” የሚለው ቃል የሚወክለው ሞትን ነው። ደም በአንድ ሰው ራስ ላይ ይሆናል የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ለዚያ ሞት ሰውየው ኃላፊነቱን ይወስዳል ማለት ነው። አ.ት፡ “ለራሱ ሞት ኃላፊነቱን ይወስዳል” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “እነሆ” የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው አጽንዖት ይሰጣል።
ሰዎች አብዛኛውን ጊዜ በተራሮች ላይ የአሕዛብን አማልክት ያመልኩና መሥዋዕትም ያቀርቡላቸው ነበር። እንዲህ ያለው ሰው እነዚህን በመሳሰሉ የአሕዛብ የአምልኮ ሥርዓቶች ላይ እንዳልተሳተፈ ያመለክታል። በሕዝቅኤል 18 ፡6 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ያ ልጅ በተራሮች ላይ ለጣዖታት የተሰዋውን ሥጋ አይበላም”
“ዓይኖቹን ማንሣት” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ወደ አንድ ነገር መመልከትን ያመለክታል። ወደ ጣዖታት የማመላከቱ አኳኋን የሚወክለው ጣዖታትን ማምለክን ወይም ወደ እነርሱ መጸለይን ነው። በሕዝቅኤል 18፡6 ላይ ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጣዖታትን አያመልክም” ወይም “ወደ ጣዖታት አይጸልይም”
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ቃል ተበዳሪው ለተበደረው ገንዘብ የሚከፍለውን ገንዘብ ያመለክታል። ይሁን እንጂ፣ አንዳንድ አዳዲስ ትርጉሞች በዚህ ምንባብ ያለውን “የትኛውም ወለድ” የሚለውን “እጅግ የበዛ ወለድ” ብለው ይተረጉሙታል።
ሥርዓቶቹ ሰውየው የሚሄድባቸው መንገዶች የሆኑ ይመስል እግዚአብሔር ሥርዓቶቹን ስለሚታዘዝ ሰው ይናገራል። አ.ት፡ “ሥርዓቶቼን ይታዘዛል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ከአንድ ሰው አንድን ነገር በማስፈራራት ወይም በማስገደድ መውሰድ
“እስራኤላዊ ባልንጀራውን ዘርፏል”
“ልብ በሉ፣ ምክንያቱም የምነግራችሁ እውነትና አስፈላጊም ነው፡ እርሱ”
“በኃጢአቱ ምክንያት”
ኃጢአት ሰውዬው የሚሸከመው ቁስ በሚመስልበት መልኩ እግዚአብሔር ስለ ኃጢአቱ ኃላፊ ወይም በደለኛ ስለሚሆን ሰው ይናገራል። አ.ት፡ “ልጁ ስለ አባቱ ኃጢአት ኃላፊ የማይሆነው ለምንድነው?” ወይም “ልጁ ስለ አባቱ ኃጢአት በደለኛ የማይሆነው ለምንድነው?” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጽድቅ በአንድ ሰው ላይ የመሆኑ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም ሰውዬው ስለዚያ ጽድቅ ኃላፊ ነው ማለት ነው። አ.ት፡ “በትክክል የሚያደርግ ለራሱ ጽድቅ ኃላፊ ይሆናል” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ኃጢአት በሰው ራስ ላይ ይሆናል የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም ሰውዬው ስለዚያ ኃጢአት ኃላፊ ነው ማለት ነው። አ.ት፡ “ኃጢአተኛው ሰው ስለ ራሱ ኃጢአት ኃላፊ ነው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“አይታሰብበትም” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም አይታሰብበትም የሚል ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እርሱ ያደረገውን መተላለፍ ሁሉ አላስብበትም፣ በእርሱም ላይ አልይዝበትም” (የአነጋገር ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ባደረገው የጽድቅ ነገር ምክንያት”
እግዚአብሔር ተቃራኒው ላይ አጽንዖት ለመስጠት ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “በኃጢአተኛው ሞት እጅግ ደስ አይለኝም. . . ነገር ግን እጅግ ደስ የሚለኝ በሕይወት ይኖር ዘንድ ከመንገዱ ከተመለሰ ነው” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የንግግሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “እኔ፣ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ሰውዬው የሚሄድበት መንገድ በሚመስልበት መልኩ እግዚአብሔር የሚናገረው ስለ ሰው የአኗኗር ዘይቤና ጸባይ ነው። ከአንድ ነገር “መመለስ” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ትርጉሙ ያንን ነገር ማድረግ ማቆም ማለት ነው። አ.ት፡ “ይኖርበት የነበረውን መንገድ በመተዉ አይደለም” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
አሉታዊው መልስ ላይ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “ከዚያም በእርግጥ በሕይወት አይኖርም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“መታሰብ” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ ትርጉሙ ማስታወስ ማለት ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ያደረገውን ጽድቅ ሁሉ አላስታውስም” (የአነጋገር ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ታማኝ ተደርጎ በተቆጠረ ሰው አማካይነት በሀገር ወይም በእግዚአብሔር ላይ የተፈጸመ ወንጀል
“እርሱ በኃጢአቱ ምክንያት ይሞታል”
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አሉታዊው መልስ ላይ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “መንገዶቼ ፍትሐዊ ናቸው” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
አዎንታዊው መልስ ላይ አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “ፍትሐዊ ያለሆነው የእናንተ መንገድ ነው” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሐረጎች የሚደጋግሙት በኃጢአቱ ምክንያት የሞተውን ሰው አሳብ ነው፤ ይኸውም፣ ሞቱ የእርሱ እንጂ የሌላ የማንም ስሕተት አለመሆኑን ለመግለጽ ነው።
እግዚአብሔር ስለ አንድ ነገር ስለሚያስብና ስለሚገነዘብ ሰው ሲናገር ያ ሰው እያየ እንዳለ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ከግምት አስገብቷል” ወይም “ተረድቷል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ድርጊቶች ወይም ጸባዮች ሰው እንደሚጓዝባቸው መንገዶች ተደርገው ተነግረዋል። አ.ት፡ “ጌታ በፍትሐዊነት አያደርግም . . . በፍትሐዊነት የማላደርገው እንዴት ነው . . . በፍትሐዊነት የማታደርጉ እናንተ ናችሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር በመንገድ ላይ እንደሚሄድ ሰው አድርጎ የሚናገረው ስለ ሰው ሥራ ነው። አ.ት፡ “እንደ ሥራው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሰዎች የሚሰናከሉበት ማሰናከያ የሆነ ይመስል እግዚአብሔር ሰዎች በእርሱ ላይ እንዲያምጹ ስለሚያደርጋቸው “መተላለፍ” ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ማሰናከያ ሰውዬው የበለጠ ኃጢአት እንዲሠራ ምክንያት ይሆነዋል። አ.ት፡ “የበለጠ ኃጢአት እንድትሠሩ ምክንያት የሚሆንባችሁን ማሰናከያ” ወይም 2) “ኃጢአት” የሚለው ቃል አንድ ሰው ስለ ኃጢአቱ ለሚቀበለው ቅጣት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ወደ ቅጣታችሁ የሚመራችሁን ማሰናከያ” የሚሉት ናቸው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
መተላለፍ እንደ ልብስ አውልቀው የሚጥሉት ቁስ ይመስል ሕዝቡ የሚያደርገውን መተላለፍ ለማቆም እንዲወስን እግዚአብሔር ይናገራል። አ.ት፡ “ካደረጋችሁት መተላለፍ ሁሉ ራቁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” የሚለው ቃል የሚወክለው ፈቃድንና ስሜትን ሲሆን “መንፈስ” የሚለው ቃል ደግሞ አሳብንና ጸባይን ይወክላል። አ.ት፡ “ለራሳችሁ አዲስ ስሜትና አዲስ አስተሳሰብ ይኑራችሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ ለማጽናናት ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “የእስራኤል ቤት ሆይ፣ የምትሞቱበት ምንም ምክንያት የለም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እስራኤላውያንን” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉሙ ሙሾ አንጎራጉር ማለት ነው። አ.ት፡ “ሙሾ አንጎራጉር” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር መልሱን ለማስታወቅ ይህንን መሪ ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “እናትሽ ይህቺ ናት” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ሴት አንበሳ
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በወጥመዳቸው ያዙት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“የበላቸውን የሰዎቹን መበለቶች ያዘ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች ምድሪቱንና ሞላዋን ተዉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በእርሷ ውስጥ ያለው ነገር ሁሉ”
“የእስራኤልን ምድር ከሚከቡ አውራጃዎች”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በወጥመዳቸው ያዙት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከዚያ በኋላ ሰዎች ድምፁን አልሰሙም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ደም” ሊወክል የሚችልባቸው ትርጉሞች 1) ሰዎችን የገደሉት የይሁዳ ንገሥታት ሁከት። አ.ት፡ “ሁከትን በመጠቀም የተተከለ የወይን ተክል” ወይም 2) የብልጽግና ምልክት የሆነው የይሁዳ የተትረፈረፈ ወይን። አ.ት፡ “በብልጽግናችሁ የተተከለ የወይን ተክል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች በትረ መንግሥት ለመሥራት የተጠቀሙበት ጠንካራ ቅርንጫፍ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በቅጠላ ቅጠሎቹ ታላቅነት ሰዎች ምን ያህል ረጅም እንደነበረ ማየት ይችሉ ነበር” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የወይኑን ተክል በንዴት ነቀለና ጣለው” ወይም “የወይኑን ተክል ሰዎች በንዴት ነቀሉና ጣሉት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ጠንካራ ቅርንጫፎቹን ሰበራቸውና ጠወለጉ” ወይም “ሰዎች ጠንካራ ቅርንጫፎቹን ሰበሯቸውና ጠወለጉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
በጣም የደረቀው ምድር እንደ ተጠማ ተደርጎ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “በጣም በደረቀው የድርቅ ምድር ላይ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ግልጽ ያልሆነውን መረጃ ምናልባት ከሕዝቅኤል 19፡11 ላይ ማሟላት ይቻላል። አ.ት፡ “ለገዢው በትረ መንግሥት የሚሆን ጠንካራ የሆነ ቅርንጫፍ የለም”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እንደ ሙሾ ማዜም አለባችሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ ጥቅም ላይ የዋለው የታሪኩን የአዲስ ክፍል ጅማሬ ለማመልከት ነው።
ግልጽ ያልሆነው መረጃ መሞላት አለበት። አ.ት፡ “ንጉሡ ኢዮአቄም በተማረከ በሰባተኛው ዓመት”
ይህ በዕብራውያኑ የቀን መቁጠሪያ አምስተኛው ወር ነው። በምዕራባውያኑ አቆጣጠር አስረኛው ቀን የነሐሴ ወር መጀመሪያ አቅራቢያ ነው። (የዕብራውያን ወራት እና ደረጃን አመልካች ቁጥር የሚለውን ተመልከት)
“በእኔ ፊት ለፊት”
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
“ሕያው መሆኔ እርግጥ የመሆኑን ያህል”። እግዚአብሔር ቀጥሎ የሚናገረው የተረጋገጠ እውነት መሆኑን ለማሳየት ይህንን አገላለጽ ይጠቀማል። ይህ ጽኑ ተስፋ የመስጫ መንገድ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጽኑ መሐላ አደርጋለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ሽማግሌዎቹ እርሱን ሊጠይቁት እንደማይገባቸው አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “እኔን ለመጠየቅ መምጣት የለባችሁም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እንድትጠይቁኝ አልፈቅድላችሁም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የንግግሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “እኔ፣ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቅኤል ፍርድን ለማስታወቅ ያለውን መሰጠት እንዲጠብቀው እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን አንዱን ጥያቄ ሁለት ጊዜ ይጠይቀዋል። አ.ት፡ “የሰው ልጅ ሆይ፣ በእነርሱ ላይ ፍርድን ለማስታወቅ ዝግጁ ነህ?”
እዚህ ጋ “እጄን አንሥቻለሁ” የሚለው ሐረግ ለማድረግ የማለውን ቃል ያለ ጥርጥር እንደሚያደርገው የሚያሳይ ምልክታዊ ድርጊት ነው። አ.ት፡ “እኔ . . . ጽኑ መሐላ ምያለሁ”
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮችን ያመለክታል። “የ-- ቤት” የሚለውን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዳለው አድርገህ ተርጉመው። አ.ት፡ “የያዕቆብ ዘር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ብዙ ወተትና ማር የሚፈስባት ምድር ነበረች”። ወተቱና ማሩ ከእነዚያ እንስሳትና እጽዋት በምድሪቱ ላይ የሚፈስ በሚመስልበት መልኩ ምድሪቱ ለእንስሳትና ለእጽዋት ጥሩ መሆኗን እግዚአብሔር ይናገራል። አ.ት፡ “ከብት ለማርባትና እህል ለማብቀል ምድሪቱ እጅግ በጣም ጥሩ ነበረች” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሰዎች የሚኖሩባት ምድር ጌጣ ጌጦች ወይም ሌላ ለማየት የሚያስደስቱ ነገሮችን በሚመስሉበት ሁኔታ ተነግሮላቸዋል። አ.ት፡ “ከምድር ሁሉ እጅግ ያማረች” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ለያዕቆብ ቤት ዘሮች”
እነዚያን ጣዖታት በዓይኖቻቸው ፊት ያስቀመጡ ይመስል እግዚአብሔር አስከፊ የሆኑትን ነገሮች ስለሚያመልኩ ሰዎች ይናገራል። አ.ት፡ “የሚያመልከውን አስከፊ ነገሮች” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የግብፅን ጣዖታት ጣሉ”
ለእግዚአብሔር ዓላማ ተቀባይነት የሌለው ሰው በአካሉ ጭምር እርኩስ እንደ ሆነ ተቆጥሮ ተጽፏል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እነርሱ” የሚለው ቃል የ “ያዕቆብ ቤት ዘሮች”ን ያመለክታል።
“አይታዘዙኝም ነበር”
እነዚያን ጣዖታት በዓይኖቻቸው ፊት ያስቀመጡ ይመስል እግዚአብሔር አስከፊ የሆኑትን ነገሮች ስለሚያመልኩ ሰዎች ይናገራል። አ.ት፡ “ያመለካቸውን አስከፊ ነገሮች” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ንዴቱ በእነርሱ ላይ የሚያፈሰው ፈሳሽ ይመስል እግዚአብሔር እነርሱን በመቅጣት ንዴቱን እንደሚገልጽ ይናገራል። አ.ት፡ “በእነርሱ ላይ ንዴቴን አሳያለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ስም” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ዝና ይወክላል። አ.ት፡ “ስለ ዝናዬ ስል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በሀገራቱ ዐይን ፊት ሰዎች እንዳይሰድቡት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ዐይኖች የሚወክሉት ማየትን፣ ማየትም ማሰብን ወይም መወሰንን ይወክላል። አ.ት፡ “በአመለካከት” ወይም “በውሳኔ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሀገሮች” የሚለው ቃል በሀገራት ውስጥ የሚኖሩትን ሰዎች የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በሌሎች ሀገሮች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ይኖሩ ነበር”
እዚህ ጋ “እነርሱን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሕዝቦችን ነው። “በዐይኖቻቸው ፊት” የሚያመለክተው ሰዎች ሊያዩ በሚችሉበት አኳኋን መሆንን ነው። አ.ት፡ “በመካከላቸው እራሴን ገለጥሁላቸው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“የእስራኤልን ሕዝብ ሳመጣ”
“እነርሱን” የሚለው ቃል የ “ያዕቆብን ቤት ዘሮች” ያመለክታል።
እግዚአብሔር፣ ሰዎች እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን እንደሚያውቁ በሚናገርበት ጊዜ፣ እርሱ ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለው ብቸኛው እውነተኛ አምላክ መሆኑን ያውቃሉ ማለቱ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እውነተኛው አምላክ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ትረዳላችሁ” ወይም “ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለኝ እኔ ጌታ እግዚአብሔር መሆኔን ትገነዘባላችሁ”
ሥርዓቶቹን መታዘዝ አንድ ሰው የሚራመድባቸው መንገዶች የሆኑ ይመስል እግዚአብሔር ሥርዓቶቹን ስለ መታዘዝ ይናገራል። አ.ት፡ “ሥርዓቶቼን አልታዘዙም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ንዴቱ በእነርሱ ላይ የሚያፈሰው ፈሳሽ ይመስል እግዚአብሔር እነርሱን በመቅጣት ንዴቱን እንደሚገልጽ ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 20፡8 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በእነርሱ ላይ ንዴቴን አሳያለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ለመጨረስ” የሚለው ቃል እነርሱን መግደልን ያመለክታል። አ.ት፡ “እነርሱን ለመግደል” (See: Euphemism)
እዚህ ጋ “ስም” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ዝና ይወክላል። ይህንን በሕዝቅኤል 20፡9 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ስለ ዝናዬ ስል አደረግሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። ይህንን በሕዝቅኤል 20፡9 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በሀገሮች ዓይን ፊት ሰዎች እንዳይሰድቡት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሀገሮች” የሚያመለክተው በእነዚያ ቦታዎች የሚኖረውን ሕዝብ ነው። ዐይኖች ማየትን፣ ማየትም ማሰብን ወይም መወሰንን ይወክላሉ። ይህንን በሕዝቅኤል 20፡9 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በሌሎች ሀገሮች በሚኖሩ ሰዎች አስተሳሰብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሕዝቤን ከግብፅ አውጥቼ በእነርሱ ፊት ያመጣሁ”
እዚህ ጋ “እጄን አንሥቻለሁ” የሚለው ሐረግ ለማድረግ የማለውን ቃል ያለ ጥርጥር እንደሚያደርገው የሚያሳይ ምልክታዊ ድርጊት ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 20፡5 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እኔ ራሴ ጽኑ መሐላ ምያለሁ”
“ለእስራኤል ቤት”
“ብዙ ወተትና ማር የሚፈስባት ምድር”። ወተቱና ማሩ ከእነዚያ እንስሳትና እጽዋት በምድሪቱ ላይ የሚፈስ በሚመስልበት መልኩ ምድሪቱ ለእንስሳትና ለእጽዋት ጥሩ መሆኗን እግዚአብሔር ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 20፡6 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ከብት ለማርባትና እህል ለማብቀል ምድሪቱ እጅግ በጣም ጥሩ ነበረች”
ሰዎች የሚኖሩባት ምድር ጌጣ ጌጦች ወይም ሌላ ለማየት የሚያስደስቱ ነገሮችን በሚመስሉበት ሁኔታ ተነግሮላቸዋል። ይህንን በሕዝቅኤል 20፡6 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ከምድር ሁሉ እጅግ ያማረች” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሥርዓቶቹን መታዘዝ አንድ ሰው የሚራመድባቸው መንገዶች የሆኑ ይመስል እግዚአብሔር ሥርዓቶቹን ስለ መታዘዝ ይናገራል። አ.ት፡ “ሥርዓቶቼን አልታዘዙም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልብ” የሚለው ቃል የሰውዬውን አሳብና ስሜት ይወክላል። የሰው ልብ ተከትሏቸው ይሄድ ይመስል እግዚአብሔር ለጣዖታት የተሰጡ ስለመሆናቸው ይናገራል። አ.ት፡ “ጣዖታቶቻቸውን ለማምለክ ራሳቸውን ሰጡ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ዐይን” የሚለው ቃል የሚወክለው እግዚአብሔርን ነው። አ.ት፡ “አዳንኳቸው” (See: Synecdoche)
ሥርዓቶቹ አንድ ሰው የሚራመድባቸው መንገዶች የሆኑ ይመስል እግዚአብሔር ሥርዓቶቹን ስለሚታዘዝ ሰው ይናገራል። አ.ት፡ “የወላጆቻችሁን ሥርት አትታዘዙ . . . የእኔን ሥርዓት ታዘዙ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእግዚአብሔርን ሕግጋት “መጠበቅ” “እነርሱን ከመታዘዝ” ጋር አንድ ነው። (See: Doublet)
ሥርዓቶቹ አንድ ሰው የሚራመድባቸው መንገዶች የሆኑ ይመስል እግዚአብሔር ሥርዓቶቹን ስለሚታዘዝ ሰው ይናገራል። አ.ት፡ “ሥርዓቶቼን አልታዘዙም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ንዴቱ በእነርሱ ላይ የሚያፈሰው ፈሳሽ የሆነ ይመስል እግዚአብሔር እነርሱን በመቅጣት ንዴቱን እንደሚገልጽ ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 20፡8 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በእነርሱ ላይ ንዴቴን አሳያለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጅ” የሚለው ቃል የሚወክለው እግዚአብሔርን ሲሆን እጁን ማራቅ ማለት ሊያደርግ የነበረውን አላደረገም ማለት ነው። አ.ት፡ “ነገር ግን ያንን አላደረግሁም” (Synecdoche እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ስም” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ዝና ይወክላል። አ.ት፡ “ስለ ዝናዬ ስል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። ይህንን በሕዝቅኤል 20፡9 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በሀገራቱ ዐይን ፊት ሰዎች እንዳይሰድቡት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሀገሮች” የሚያመለክተው በእነዚያ ቦታዎች የሚኖሩትን ሕዝቦች ነው። ዐይኖች ማየትን፣ ማየትም ማሰብን ወይም መወሰንን ይወክላሉ። አ.ት፡ “በሌሎች ሀገሮች በሚኖሩ ሰዎች አስተሳሰብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጄን አንሥቻለሁ” የሚለው ሐረግ ለማድረግ የማለውን ቃል ያለ ጥርጥር እንደሚያደርገው የሚያሳይ ምልክታዊ ድርጊት ነው። አ.ት፡ “እኔ ራሴ ጽኑ መሐላ ምያለሁ”
የእነዚህ ሁለት ሐረጎች መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 12፡15 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እርስ በእርሳቸው እንዲለያዩና በተለያየ ሀገር እንዲኖሩ አደርጋቸዋለሁ”
እዚህ ጋ “ዐይኖች” የሚለው ቃል የሚወክለው ያመልካቸው ዘንድ ጣዖታትን የሚመለከትን ሰው ነው። አ.ት፡ “የአባቶቻቸውን ጣዖታት ይናፍቁ ነበር”
በዚህ ሐረግ ውስጥ ያለው ሥርዓቶች የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ሕግ አያመለክትም። መልካም ባልሆኑት በሰዎች ሕጎችና ፍርዶች እንዲኖሩ እግዚአብሔር ፈቀደላቸው።
“እነርሱ” የሚለው ቃል እግዚአብሔር ከግብፅ ያወጣቸውን የእነርሱን ልጆች ያመለክታል።
እዚህ ጋ “ስጦታዎች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች ለሚያመልኳቸው ጣዖታት የሚያቀርቧቸውን መስዋዕት ነው። አ.ት፡ “በመስዋዕቶቻቸው ምክንያት” ወይም “ለጣዖታት ስጦታን ስለ ሰጡ”
“የማህፀን በኩር” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ከሴት የሚወለደውን የመጀመሪያ ልጅ ነው። “መስዋዕት አደረጉ” የሚለው ሐረግ “መስዋዕት” ከሚለው ግሥ ጋር ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የእያንዳንዷን ሴት የመጀመሪያ ልጅ ሰዉ”
ለጣዖቶቻቸው የሚቃጠል መስዋዕት ይሆኑ ዘንድ ልጆቻቸውን በእሳት እንዲያልፉ ማድረጋቸው ግልጽ አይደለም። አ.ት፡ “እንደሚቃጠል መስዋዕት አድርገው ሰዉአቸው”
እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመገሰጽ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “ቁርባን የምታመጡበት ይህ ኮረብታ አይደለም!” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ባማ” የሚለው ስም ትርጉም ጣዖታት የሚመለኩበት ስፍራ፣ “ኮረብታ” ማለት ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች ያንን ስፍራ ባማ ብለው ጠርተውታል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመገሰጽ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “አባቶቻችሁ ያደረጓቸውን ነገሮች በማድረግ ራሳችሁን ማርከስ የለባችሁም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ለእግዚአብሔር ዓላማ ተቀባይነት የሌለው ያ ሰው በአካሉ ጭምር እንደ ረከሰ ተደርጎ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመገሰጽ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “አስከፊ ነገሮችን እንደምትፈልግ ዝሙት አዳሪ ልታደርጉ አይገባችሁም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ካላገቧት ወንዶች ጋር እንደምትተኛ ሴት ሕዝቡ ታማኝ ስላለመሆኑ እግዚአብሔር ይናገራል። (See: Simile)
“ወንዶች ልጆቻችሁን እሳት ውስጥ በምትጨምሩበት ጊዜ”። የሚቃጠል ቁርባን አድርገው ወንዶች ልጆቻቸውን እሳት ውስጥ ይጨምሩ እንደነበር ግልጽ አይደለም። ይህ ሐረግ ስጦታቸውን እንዴት አድርገው ይሠዉ እንደ ነበረ ያብራራል
እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመገሰጽ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “የእስራኤል ቤት ሆይ፣ እንድትቀርቡኝ አልፈቅድላችሁም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ቀጥሎ የሚናገረው የተረጋገጠ እውነት መሆኑን ለማሳየት ይህንን አገላለጽ ይጠቀማል። ይህ ጽኑ ተስፋ የመስጫ መንገድ ነው። አ.ት፡ “ጽኑ መሐላ አደርጋለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ሕያው መሆኔ እርግጥ የመሆኑን ያህል”። እግዚአብሔር ቀጥሎ የሚናገረው የተረጋገጠ እውነት መሆኑን ለማሳየት ይህንን አገላለጽ ይጠቀማል። ይህ ጽኑ ተስፋ የመስጫ መንገድ ነው። አ.ት፡ “ጽኑ መሐላ አደርጋለሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“እጅ” እና “ክንድ” የሚሉት ቃላት ሁለቱም የሚወክሉት ኃይልን ነው። አ.ት፡ “በጣም ታላቅ በሆነ ኃይል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በሕዝቡ ላይ የሚያፈሰው ቁጣው ፈሳሽ የሆነ ነገር ይመስል እግዚአብሔር ቁጣውን ስለ መግለጽ ይናገራል። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በእናንተ ላይ የማፈሰው ቁጣ” ወይም “በእናንተ ላይ ቁጣዬን እገልጻለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እናንተን በበተንኩባቸው መካከል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በጎቹን በበትሩ ስር እንዲያልፉ በማድረግ የሚቆጥራቸውንና የሚቆጣጠራቸውን የእረኛ ተግባር ያመለክታል። ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር ከየሀገሩ የሚሰበስባቸውን ሕዝቦቹን ሁሉም መኖራቸውን ለማረጋገጥ ይቆጥራቸዋል። አ.ት፡ “እረኛ በጎቹን እንደሚቆጥራቸው በጥንቃቄ እቆጥራችኋለሁ” ወይም 2) ከበትሩ ስር በሚያልፉበት ጊዜ ታማኙን ታማኝ ካልሆነው ለመለየት እግዚአብሔር እያንዳንዱን ሰው ይቆጣጠራል። አ.ት፡ “እረኛ በጎቹን እንደሚቆጣጠር በጥንቃቄ እቆጣጠራችኋለሁ” የሚሉት ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ ወገን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እንዲታዘዙኝ” ወይም “እንዲያደምጡኝ”
እዚህ ጋ “ስም” የሚለው ቃል ራሱን እግዚአብሔርን ይወክላል። አ.ት፡ “እኔን ማዋረድ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የንግግሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “እኔ፣ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
“ቁርባናችሁን እንድታቀርቡ እናንተን ለመጠየቅ”
እግዚአብሔር ለእርሱ ከሚሰጡት ሁሉ ላይ እጅግ ስለተመረጡት ነገሮች “የመጀመሪያ ፍሬዎች” እንደ ሆኑ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “እጅግ የተመረጠ ስጦታዎቻችሁን” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ለእኔ ለመስጠት የለያችኋቸውን ቁርባኖች”
እግዚአብሔር ሕዝቡ ራሱ የዕጣን ቁርባን እንደሆኑለት አድርጎ እርሱን ስለሚያመልከው ሕዝቡ ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚሉት ተመሳሳይ ነገር ሲሆን እግዚአብሔር ሕዝቡን ከበተነበት ሀገር ሁሉ መልሶ እንደሚያመጣቸው አጽንዖት ይሰጣሉ። ይህንን በሕዝቅኤል 20፡34 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። (See: Parallelism)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እናንተን ከበተንኩበት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እጄን አንሥቻለሁ” የሚለው አባባል ለማድረግ የማለውን ነገር በእርግጠኝነት እንደሚያደርገው የሚያሳይ ምልክታዊ ድርጊት ነው። አ.ት፡ “በጽኑ መሐላ ምያለሁ” (See: Symbolic Action)
የዚህ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም ማስታወስ ማለት ነው። አ.ት፡ “ታስታውሳላችሁ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ለእግዚአብሔር ዓላማ ተቀባይነትን ያላገኘ ያ ሰው እንደ ረከሰ ተቆጥሮ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ዐይን ማየትን፣ ማየትም አሳብን ወይም ውሳኔን ይወክላል። አ.ት፡ “ራሳችሁን ትጠላላችሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ስም” የሚለው ቃል የሚወክለው የእግዚአብሔርን ዝና ነው። አ.ት፡ “በዝናዬ ምክንያት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በዚያ የሚኖረውን ሕዝብ የመቅጣት ምልክት ይሆን ዘንድ በደቡቡ ምድር ላይ እንዲያፈጥ የተሰጠ ትዕዛዝ ነው። ተመሳሳዩን ሐረግ በሕዝቅኤል 4፡3 ላይ እንድት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በደቡቡ ምድር ላይ አፍጥጥ” ወይም “ጉዳት ይደርስባቸው ዘንድ በደቡቡ ምድር ላይ አፍጥጥ” (See: Symbolic Action)
እዚህ ጋ “ፊት” ትኩረት የመስጠት ወይም የማፍጠጥ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን “ፊትህ አቅና” ማፍጠጥን ይወክላል። አ.ት፡ “አፍጥጥ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የሚንበለበለው እሳት አይጠፋም” ወይም “የሚንበለበለውን እሳት ማንም ሊያጠፋው አይችልም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እሳቱ ከደቡብ እስከ ሰሜን ያለውን ፊት ሁሉ ያቃጥላል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ፊት” የሚለው ቃል ሰውዬውን ይወክላል። እግዚአብሔር ተቃራኒዎቹን አቅጣጫዎች በመጥቀሱ በሰሜንና በደቡብ የሚኖሩትን ሁሉ እንዲሁም በመካከል የሚኖሩትን ሁሉ ያመለክታል።
እዚህ ጋ “ሥጋ” የሰውን ዘር በሙሉ ይወክላል። “ማየት” የሚለው የአነጋገር ዘይቤ መረዳት የሚል ትርጉም አለው። አ.ት፡ “ሰዎች ሁሉ ይረዳሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አይጠፋም” ወይም “ማንም አያጠፋውም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ጭንቀትን ወይም ሀዘንን የሚገልጽ ቃል ነው
ሕዝቡ ሕዝቅኤልን ለመስደብና የሚነግራቸውን ውድቅ ለማድረግ ይህንን ጥያቄ ይጠቀማሉ። አ.ት፡ “እርሱ የሚናገረው ምሳሌ ብቻ ነው” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ” ወይም “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ በዚያ የሚኖሩ ሰዎች እንደሚቀጡ ምልክት ይሆናቸው ዘንድ በኢየሩሳሌም አቅጣጫ እንዲያፈጥ የተሰጠ ትዕዛዝ ነው። አ.ት፡ “በኢየሩሳሌም ላይ አፍጥጥ” ወይም “በዚያ የሚኖሩ ሰዎች ጉዳት እንዲደርስባቸው በኢየሩሳሌም ላይ አፍጥጥ”
ኢየሩሳሌም ርቀት ላይ ነበረች፣ በመሆኑም ሕዝቅኤል ሊያያት አይችልም፣ ነገር ግን በዚያ አቅጣጫ ማፍጠጡ እርሷን የመጉዳት ምልክት ይሆናል። ተመሳሳዩን ሐረግ በሕዝቅኤል 6፡2 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ወደ ኢየሩሳሌም ዙርና አፍጥጥ” ወይም “በዚያ ያሉ ሰዎች ጉዳት እንዲደርስባቸው በኢየሩሳሌም አቅጣጫ አፍጥጥ”
ይህ፣ እግዚአብሔር እነዚህን ሰዎች በራሱ ሰይፍ የገደላቸው በሚመስልበት መልኩ እንዲሞቱ እንደሚያደርጋቸው ይናገራል። አ.ት፡ “እናንተን ተቃውሜአለሁ፤ ይኸውም፣ በመካከላችሁ ያሉትን ጻድቃኑንና ክፉዎቹን ሰዎች ለመግደል ሰይፌን ከሰገባው የመዘዝኩ ያህል ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ጻድቅ ሰዎችና ክፉዎች ሰዎች”። ይህ የሚያመለክተው አንድ ጻድቅን እና አንድ ክፉ ሰውን ብቻ ሳይሆን በጣም ብዙ ሰዎችን ነው።
ማንም በማይጠቀምበት ጊዜ ሰይፉን የሚይዘውና የሚሸፍነው ነገር ነው
ይህ የግደል ሻል ያለ ቃል ነው። አ.ት፡ “ግደል”
ይህ የግደል ሻል ያለ ቃል ነው። አ.ት፡ “ግደል”
ይህ የሚያመለክተው ጻድቅና ክፉ የሆኑትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “እነዚያ ጻድቃን የሆኑትን … እነዚያ ክፉ የሆኑትን” ወይም “ጻድቅ ሕዝቦች … ክፉዉች ሕዝቦች” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
“በመካከላችሁ”
ይህ እግዚአብሔር በራሱ ሰይፍ የገደላቸው በሚመስልበት መልኩ እነዚህ ሰዎች እንዲሞቱ እንደሚያደርጋቸው ይናገራል። አ.ት፡ “ይኸውም፣ ሰይፌን ከሰገባው መዝዤ የመታኋቸው ያህል ይሆናል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሥጋ” በፈሊጣዊ አነጋገር “ሰዎች” የሚለውን ያመለክታል። አ.ት፡ “ሰዎች ሁሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሰሜኑን እና የደቡቡን እንዲሁም በመካከል ያለውን ሁሉ የሚያመለክት አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በሁሉም አቅጣጫ” ወይም “በሁሉም ቦታ”
ይህ እግዚአብሔር በራሱ ሰይፍ የገደላቸው በሚመስልበት መልኩ እነዚህ ሰዎች እንዲሞቱ እንደሚያደርጋቸው ይናገራል። አ.ት፡ “እርሱም፣ እኔ እግዚአብሔር ሕዝቡን በሰይፌ የገደልኳቸው ያህል ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ፣ ሰይፉ ከማጥቃት የማይመለስ ሰውን ይመስል፣ የእግዚአብሔር ሰይፍ ሕዝቡን ከመግደል እንደማይመለስ ይናገራል። አ.ት፡ “ዳግመኛ ወደ ሰገባው አልመልሰውም” ወይም “ሰዎችን ከመግደል አልመለስም” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
የመልዕክቱ አጃቢ ምልክት እንዲሆንለት ያቃስት ዘንድ እግዚአብሔር ለሕዝቅኤል ይነግረዋል። ሆዱን በብርቱ የታመመ ያህል በኃይል እንዲያቃስት ይነግረዋል። “ወገብህ በታላቅ ሕመም ላይ እንዳለ ያህል በኃይል አቃስት” ወይም “ከታላቅ ሀዘን ጋር በኃይል አቃስት”(የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ከታላቅ ሀዘን ጋር” ወይም “በመሪር ሀዘን”
እዚህ ጋ እስራኤላውያን ስላዩት ነገር አጽንዖት ለመስጠት በ”ዐይኖቻቸው” ተወክለዋል። አ.ት፡ “በፊታቸው” ወይም “በእስራኤል ሕዝብ ፊት”
ይህ በቶሎ ወደ እነርሱ እንደሚመጣ ሰው ተደርጎ የተነገረው ስለ “ወሬ” ነው። አ.ት፡ “በቅርቡ የሚሰሙት ወሬ” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ልባቸው የሚቀልጥ ይመስል ሰዎች እንደሚፈሩ ይናገራል። በተጨማሪም፣ ይህ ከፍርሐት የተነሣ ራሳቸውን እንደሚስቱ ይናገራል። አ.ት፡ “እያንዳንዱ ይፈራል” (Synecdoche እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ይደክማል”
ይህ የሚናገረው መንፈሳቸው ይዝል ይመስል ሰዎች በመንፈሳቸው እንደሚፈሩ ይናገራል። አ.ት፡ “ሁሉም በውስጥ ሰውነቱ ይፈራል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ጉልበት ሁሉ እንደ ውሃ ይደክማል”። ይህ ሰዎች ከብርቱ ፍርሐታቸው የተነሣ ፊኛቸውን መቆጣጠር ተስኗቸው በራሳቸው ላይ እንደሚሸኑ የሚያመለክት አነጋገር ነው። አ.ት፡ “እግር ሁሉ በሽንት ይረጥባል” ወይም “እያንዳንዱ ሽንቱን መቆጣጠር ያቅተዋል”
እግዚአብሔር የንግግሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “እኔ፣ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ምንባብ እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን ለማጥቃት የሚጠቀምባቸውን የጠላት ሰራዊት በዘይቤአዊ አነጋገር የእግዚአብሔርን ሰይፍ በማለት ይገልጸል።ይህ ዘይቤአዊ አነጋገር እዚህ ጋ ይጀምርና እስከ ሕዝቅኤል 21፡17 ድረስ ይቀጥላል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ የሚያመለክተው ሰይፉ አንድ ሰው እንዲጠቀምበት መዘጋጀቱን ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የተሳለና የተወለወለ ነው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
አንድ ሰው በሻካራ ነገር በመጥረግ ሰይፉ ስለታም፣ አንጸባራቂና ንጹሕ እንዲሆን አድርጎታል።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እስለዋለሁ… ያደርግ ዘንድ እወለውለዋለሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ሰይፉ በቀላሉ ብርሃን ማንጸባረቅና ፈክቶ መታየት የሚችል አንጸባራቂ ይሆናል። አ.ት፡ “እንደ መብረቅ እንዲያብረቀርቅ” ወይም “ብርሃን በእርሱ ላይ እንደ መብረቅ እንዲያንጸባርቅበት” (See: Simile)
ይህ ምላሽ የማይሻ ጥያቄ “ሰይፍ” መቋቋም ስለማይችል የእስራኤል ሕዝብ የንጉሣቸውን ሥልጣን እንደማያከብሩ አጽንዖት ይሰጣል። አ.ት፡ “የይሁዳ ሕዝብ የንጉሣቸውን በትረ መንግሥት አያከብሩም” ወይም “የንጉሣችንን በትረ መንግሥት ኃይል ማክበር የለብንም”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሕዝቅኤልን እና የእስራኤልን ሕዝብ ነው። (See: Inclusive “We”)
እዚህ ጋ እግዚአብሔር የይሁዳን ንጉሥ እንደ ልጁ አድርጎ ያመለክታል። የንጉሡ በትረ መንግሥት ንጉሣዊ አገዛዙን ይወክላል። እዚህ ጋ “እንዲህ ያለው በትር ሁሉ” የሚሉት ቃላት በትረ መንግሥትን ስለሚያመለክቱ የንጉሡን በትረ መንግሥት ምስል ማቆየቱ አስፈላጊ ነው። አ.ት፡ “በንጉሡ በትረ መንግሥት” ወይም “የንጉሡ በትረ መንግሥት በሚወክለው ሥልጣን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሰይፍ” ሰዎችን ሊያጠቃ እንደሚመጣ በሰውኛ ተገልጿል። ይህ፣ “ሰይፍ” የንጉሡን በትረ መንግሥት የጠላው ይመስል፣ ንጉሡ “ሰይፍ”ን መቋቋም ያለመቻሉን ይናገራል። አ.ት፡ “ሰይፍ እንደ ማንኛውም ገዢ በእርሱ በትረ መንግሥት ላይ የበላይ ይሆናል” ወይም “ንጉሡ ሰይፍ በሚመጣበት ጊዜ መቋቋም አይችልም” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ በንጉሡ በትረ መንግሥት ላይ “በትር” ብሎ ለመሳለቅ ጥቅም ላይ ውላል። አ.ት፡ “እንዲህ ያለው በትረ መንግሥት” (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰይፉን እወለውለዋለሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከዚያም ተገቢነት ያለው ሰው በእጁ ይይዘዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ገዳዩ እንዲጠቀምበት ተዘጋጅታል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሰይፍ በራሱ ገዳይ የሆነ ይመስል ይህ የሚናገረው ሕዝቡን ስለሚገድለው የእግዚአብሔር ሰይፍ ነው። አ.ት፡ “ሕዝቤን ለመግደል ሰይፌን እጠቀምበታለሁ! እርሱን በሁሉም ላይ አመጣዋለሁ” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ለሰይፍ የተጣሉ በሚመስልበት ሁኔታ ይህ የሚናገረው በሰይፍ ስለ ተገደሉት የእስራኤል መሪዎች ነው። አ.ት፡ “እነርሱ ከሕዝቤ ጋር በሰይፍ ተገድለዋል” ወይም “ሰይፍ ከሕዝቤ ጋር ይገድላቸዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በሕዝቅኤል ባህል አንድ ሰው ታፋውን መምታቱ የሀዘን ምልክት ነበር። አንዳንድ ትርጉሞች በብዙዎች ባህል የሀዘን ምልክት የሆነውን ደረት መምታትን ይጠቀማሉ። አ.ት፡ “ደረትህን ምታ” (ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ተመልከት)
ይህ ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው አድማጮች ምን ሊሆን እንደሚችል እንዲያስቡ ለማድረግ ነው። ይህ ጥያቄ እንደ ንግግር ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “በትረ መንግሥቱን ሰይፍ የሚያጠፋው ከሆነ በጣም አስፈሪ ይሆናል” ወይም “ይሁን እንጂ ንጉሡ ሊቋቋመው ካልቻለ በጣም አስፈሪ ይሆናል”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
x
ይህ የሀዘኑ ምልክት እንዲሆን እጆቹን ያጨበጭባል ማለት ነው። አ.ት፡ “በጣም ማዘንህን ለማሳየት እጆችህን አጨብጭብ” (ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ተመልከት)
ይህ ብዙ ጊዜ የማለት የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “ደጋግመህ” (ደረጃን አመልካች ቁጥሮች እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎችን ለማረድ የሆነ ሰይፍ ነው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ብዙ ሰዎችን ለማረድ የሆነ ሰይፍ ነው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ከየአቅጣጫው የሚወጋቸው”። ይህንን አንዳንድ መጽሐፍ ቅዱሶች “ወደ ክፍሎቻቸው የሚገቡ” ብሎ ይተረጉመዋል። ይህ፣ ሰይፉ ስለሚገድላቸው የትም ቢደበቁ ችግር የለውም ማለት ነው።
“እነርሱን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የኢየሩሳሌምን ሕዝብና የእስራኤልን ምድር ነው።
ይህ ልባቸው ይቀልጥ ይመስል ሕዝቡ በጣም እንዲፈሩ እንደሚያደርጋቸው ይናገራል። አ.ት፡ “በሽብር እንዲሞሉ” ወይም “እንዲፈሩ ለማድረግ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “መውደቅ” የሚያመለክተው በጦርነት የሚሞቱትን ሰዎች ነው። ይህ ማለት እጅግ ብዙ ቁጥር ያለው ሕዝብ ይገደላል። አ.ት፡ “በመካከላቸው ብዙ ሕዝብ ለመግደል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ የእግዚአብሔር ሰይፍ ኢየሩሳሌምን በሰይፍ የሚያጠቁ ሰዎችን ይወክላል። ደግሞም፣ “ማረድ” የሚለው ቃል እንደ ግሥ ሊገለጽ ይችላል። አ.ት፡ “ሕዝቡን ለማረድ ሰይፍ የታጠቁ ወታደሮች በሮቻቸው ላይ ሰፍረዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
“የእነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ነው።
ይህ ሰይፉ በሚገባ መወልወሉንና ብርሃንን እንደ መብረቅ እንደሚያንጸባርቅ ያነጻጽራል። አ.ት፡ “ሰይፌ ተወልውሏል፣ እንደ መብረቅም ያብረቀርቃል” ወይም “እርሱ ተወልውሏል፣ እንደ መብረቅም ብርሃንን ያንጸባርቃል”
የእግዚአብሔር ሰይፍ ኢየሩሳሌምን በሰይፍ የሚያጠቁ ሰዎችን ይወክላል። አ.ት፡ “ሕዝቡን ለማረድ ተለቋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ሰይፍ የሚሰማውና በጦርነቱ ጥቅም ላይ ይውል ይመስል እግዚአብሔር የሚናገረው ሕዝቡን ስለሚያጠቁት ስለ እነዚያ ሰዎች ነው። ይህንን ያደረገው በጦርነቱ ጊዜ የሚሆነውን እርሱ እንደሚቆጣጠረው አጽንዖት ለመስጠት ነው። “ፊትህ በዞረበት አቅጣጫ ሁሉ” የሚለው ሐረግ “ልትሄድ ወደምትፈልግበት ሁሉ” ለሚለው የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “በሰይፍ ለሚያጠቁት ለእነርሱ እነግራቸዋለሁ፣ ‘ወደ ቀኝ ምቱ! … በየአቅጣጫው አጥቁ’” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“እጆቼን አጨበጨብኩ”። እዚህ ጋ እጆችን ማጨብጨብ ድል የማድረግ ምልክት ነው። አ.ት፡ “በድል አድራጊነት እጆቼን አጨበጨብኩ” (ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ተመልከት)
“የእግዚአብሔር ቃል መጣ” የሚለው ሐረግ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 18፡1 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እንደገና ተናገረኝ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ሰይፍ” የሚለው ቃል ሰይፍን በመጠቀም ሰዎችን የሚገድሉትን ወታደሮች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የባቢሎን ንጉሥ ወታደሮች” ወይም “የባቢሎናውያን ሰራዊት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ መንገዱ ለሁለት በሚከፈልበት ቦታ ላይ የሚደረግ ምልክት ነው። አ.ት፡ “መንገዱ ወደ ሁለት መንገድነት በሚከፈልበት ቦታ ላይ ምልክት ይቆማል”
እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች የሚያመለክቱት ሁለት መንገዶች የሚገናኙበትን ስፍራ ነው። አ.ት፡ “በመስቀለኛ መንገድ ላይ”
እነዚህ የጥንቆላ ልምምዶች ናቸው።
ይህ ማለት በቀኝ እጁ በኢየሩሳሌም ላይ እንደ ምልክት ያነበበውን፣ ከጥንቆላ ዕቃዎቹ አንዱን ይይዛል። አ.ት፡ “በኢየሩሳሌም ላይ ምልክት የተደረገበት ከጥንቆላ ዕቃዎቹ አንዱ በቀኝ እጁ ላይ ይሆናል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ቅጥር መደርመሻ የተቆረጠ ዛፍ ወይም ጫፉ የሾለ ረጅም ምሶሶ ወይም ጫፉ በብረት የተሸፈነ ነው። ይህ ጫፉን ግንቡ ላይ ለማስደገፍ ብዙ ሰዎች የሚጎትቱት ነበር።
እነዚህ ባቢሎናውያን ወታደሮች በኢየሩሳሌም ግንቦች ላይ መውጣት እንዲችሉ የሠሯቸው ረጃጅም የቆሸሹ መወጣጫዎች ነበሩ።
እነዚህ ባቢሎናውያን ወታደሮች የኢየሩሳሌምን ግንብ አሳልፈው ቀስቶችን ለማስወንጨፍ እንዲያስችላቸው በኢየሩሳሌም ዙሪያ የሠሯቸው የእንጨት ማማዎች ነበሩ።
ዐይን ማየትን፣ ማየትም አሳብን ወይም ውሳኔን ይወክላል። አ.ት፡ “በኢየሩሳሌም በሚኖሩ ሰዎች አስተሳሰብ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ምክንያቱም ኃጢአታችሁን እንዳስብ አድርጋችሁኛል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በሥራዎቻችሁ ሁሉ እያንዳንዱ ኃጢአታችሁን ማየት ይችል ዘንድ መተላለፋችሁን በመግለጥ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር አሁን የሚቀጣው” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“እግዚአብሔር ኃጢአትን በሚያስቀርበት ጊዜ”
“የንጉሥ ጥምጥም”። ጥምጥም ነገሥታት የሥልጣናቸው ምልክት እንዲሆን በራሳቸው ላይ የሚለብሱት የተዋበ አነስተኛ ጨርቅ ነው።
ይህ የሚያመለክተው ዝቅ ያለ የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉትን ሰዎችና የከበሩትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “እነዚያ ዝቅ ያሉትን … እነዚያ ከፍ ያሉትን” ወይም “እነዚያ ዝቅ ያለ የኑሮ ደረጃ ያላቸውን … እነዚያ ከፍ ያለ የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉትን” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ዘውድ የንጉሡን ኃላፊነት ይወክላል። መሲሑ እስኪመጣ ድረስ ንግሥና አይታደስም። አ.ት፡ “ከዚያ በኋላ ንጉሥ አይኖርም” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እኔ የመደብኩት ይመጣል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ሰይፍ ሲሆን በዘይቤአዊ አነጋገር ለእርሱ ያልታዘዙትን ብዙ ሰዎች እንዲገድሉ እግዚአብሔር የሚጠቀምባቸውን ወታደሮች ነው። አ.ት፡ “ሰይፍ! ወታደሮቼ ሰይፋቸውን መዘዋል! ለእርዱ ተስለዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከሰገባው ወጥቷል”
ይህ የሚናገረው ያደኑትን የሚበሉ እንስሶችን ይመስል ሰዎችን ስለሚገድሉ ወታደሮች ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እርሱ ሰዎችን ለማረድና ለመግደል የተሳለ ነው”
ይህ ማለት ሰይፉ ብርሃንን በቀላሉና በብሩህነት የሚያንጸባርቅ በጣም አብረቅራቂ ነው። አ.ት፡ “ብርሃን በእርሱ ላይ ሲያርፍበት የመብረቅ ያህል ብሩህነቱን ያንጸባርቃል” (See: Simile)
“ለእናንተ ለአሞናውያን ባዶ ራዕዮችን … ለእናንተ ለአሞናውያን ከውሸት ጋር”። “እናንተ” የሚለው ቃል የአሞንን ሕዝብ ያመለክታል። በመጀመሪያው የመጽሐፍ ቅዱስ ቋንቋ፣ “የእናንተ” የሚለው ቃል ነጠላ እንስታይ ጾታ ሲሆን የሚያመለክተው የአሞንን ሀገር ነው። አብዛኛውን ጊዜ ሀገራት በሴት ይታሰቡ ነበር። (ተባዕታዊ ቃል ሴቶችን ሲጨምር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በባዶ ዕቃ በተመሰሉበት ሁኔታ ውሸትና ትርጉም የለሽ ስለሆኑ ራዕዮች ይናገራል። አ.ት፡ “እውነት ያልሆኑ ራዕዮች” ወይም “ሐሰተኛ ራዕዮች” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ክፉ ሰዎችን ያመለክታል። አ.ት፡ “እነዚያ ክፉ የሆኑት”(ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሊሞቱ ያሉት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“የ-- ቀን” እና “የ-- ጊዜ” የሚሉት ሐረጎች የአነጋገር ዘይቤዎች ናቸው። አ.ት፡ “የሚቀጡበት ጊዜ መጥቷል፣ ኃጢአታቸው የሚያበቃበትም” ወይም “ልቀጣቸው ጊዜዬ ደርሷል፣ ለእነርሱ ደግሞ ከእንግዲህ ክፋትን ማድረግ ላይችሉ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“በኋላ ሰይፉ ወደ ሰገባው ውስጥ ተመልሶ ይከተታል”። የእግዚአብሔር ሰይፍ ወደ ሰገባው ተመልሶ ይከተታል በማለት ወታደሮች ኢየሩሳሌምን ከማጥቃት እንደሚመለሱ ይህ ይናገራል። አ.ት፡ “በኋላ ግን የማረድ ጊዜ ስለሚያበቃ ወታደሮች ሰይፎቻቸውን ወደ ሰገባዎቻቸው ይመልሳሉ”
ማንም በማይጠቀምበት ጊዜ ሰይፉን የሚይዘውና የሚሸፍነው ነገር ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 21፡3 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት።
“መፈጠር” የሚለው ቃል ምናልባት እንደ ግሥ መገለጽ ይኖርበታል። አ.ት፡ “አንተን በፈጠርኩበት ቦታ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ የእግዚአብሔር መዓት ፈሳሽ ሆኖ ከመያዣ ዕቃው ውስጥ በእነርሱ ላይ የሚያፈሰው በሚመስልበት መልኩ ከመዓቱ የተነሣ እርሱ ባቢሎናውያንን እንደሚቀጣቸው ይናገራል። አ.ት፡ “በአንተ ላይ ከሚሆነው መዓት የተነሣ እቀጣሃለሁ” ወይም “ከቁጣዬ የተነሣ እቀጣሃለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የእግዚአብሔርን ቁጣ ከሚያቃጥል እሳት ጋር ያወዳድራል። አ.ት፡ “በአንተ ላይ ቁጣዬን እንደሚንቀለቀል እሳት አመጣለሁ” ወይም “በብርቱ ቁጣዬ እቀጣሃለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የሰዎች “እጅ” የሚያመለክተው ቁጥጥራቸውን ነው። አ.ት፡ “የጨካኞች ቁጥጥር” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ለታላቅ ጥፋት ምክንያት የሚሆኑ ሰዎች”
“ሰውነትህን እሳት ያቃጥለዋል”
“የምድርህ ዐፈር በደም ይርሳል
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ማንም አያስታውስህም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ምላሽ የማይሻ ጥያቄ እንደ ትዕዛዝ ያገለግላል። አ.ት፡ “የሰው ልጅ ሆይ፣ ሂድና ፍረድ። ሂድና በደም ከተማ ላይ ፍረድ”። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“የሰብዓዊ ፍጡር ልጅ” ወይም “ከሰው የተወለደ ልጅ”። ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ በማለት ይጠራዋል። እግዚአብሔር ዘላለማዊና ኃያል ነው፣ ሰዎች ግን አይደሉም። ይህንን በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ሟች ሰው” ወይም “ሰው”
“ደም” የሚለው ቃል የመግደል ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ብዙ ሰዎች ባልንጀሮቻቸውን የሚገድሉባት ከተማ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እርሷ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሩሳሌምን ነው። አብዛኛውን ጊዜ ከተሞች እንደ ሴት ይታሰቡ ነበር። ይህ እስከ ቁጥር 32 ይቀጥላል። (ተባዕት ቃል ሴትን በሚጨምርበት ጊዜ እና ሰውኛ የሚለውን ተመልከት))
እዚህ ጋ “ከተማ” በዚያ የሚኖረውን ሕዝብ ይወክላል። አ.ት፡ “በዚህ ከተማ የሚኖሩ ሰዎች . . . በመካከሏ ያፈሳሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ደም” የሚለው ቃል የመግደል ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ብዙ ሰዎች ባልንጀሮቻቸውን የሚገድሉበት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር እነርሱን የሚያጠፋበትን ጊዜ ነው። አ.ት፡ “የመጥፊያዋ ጊዜ ይመጣ ዘንድ” ወይም “የምትጠፋበት ጊዜ ይመጣባት ዘንድ”
እግዚአብሔር በመንፈሳዊ ሁኔታው ተቀባይነት የለውም ወይም እረክሷል የሚለው አንድ ሰው፣ እርሱ በአካሉም የረከሰ ያህል ተቆጥሮ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሰዎችን መግደል ደምን እንደ ማፍሰስ መሆኑን ይናገራል። አ.ት፡ “ንጹሐን ሰዎችን ስለ ገደልሽ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር በመንፈሳዊ ሁኔታው ተቀባይነት የለውም ወይም እረክሷል የሚለው አንድ ሰው፣ እርሱ በአካሉም የረከሰ ያህል ተቆጥሮ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የቀኖች መቅረብና የዘመን መጨረሻ መምጣት ምስሎች ሁለቱም የአነጋገር ዘይቤዎች የሚወክሉት በሞት ወይም በመደምሰስ መጥፋትን ነው። ኢየሩሳሌም ቀኖቿን አቅርባለች በማለት በሕዝቡ ኃጢአት ምክንያት ኢየሩሳሌም በቶሎ እንደምትጠፋ እግዚአብሔር ያመለክታል። አ.ት፡ “ባደረግሻቸው በእነዚህ ነገሮች ምክንያት ወደ ፍጻሜሽ ቀርበሻል” ወይም “ሕልውናሽ እንዲያበቃ አድርገሻል”
“መጨረሻሽን አምጥተሻል” ወይም “ሕይወትሽን ጨርሰሻል”
ስም የሆኑት “ዘለፋ” እና “መሳለቂያ” እንደ ግሥ ይገለጹ ዘንድ ይህ እንደገና ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “ሀገራት እንዲዘልፉሽ፣ ምድርም ሁሉ እንዲስቁብሽ አደርጋቸዋለሁ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ሰዎች የሚቃወሙት ወይም የሚገስጹት ሰው
ሰዎች የሚያሞኙት ወይም የሚያሾፉበት ሰው
ይህ ጥቅል አስተያየት የሚያመለክተው ለኢየሩሳሌም ቅርበት ያላቸውን ቦታዎችና በእነዚህ ቦታዎች ላይ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል። አ.ት፡ “በአቅራቢያ ምድር ከሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ላይ” (ግነት እና ጥቅል አስተያየት የሚለውን ተመልከት)
“ተመልከቺ” ወይም “ስሚ” ወይም “የምነግርሽን ልብ በይ”
“እያንዳንዳቸው ወደ አንቺ ለመምጣት ሥልጣናቸውን ተጠቅመዋል”
“ወደ ከተማሽ መጥተዋል … በከተማሽ ውስጥ”። “አንቺ” እና “የአንቺ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ኢየሩሳሌምን ነው።
ይህ ደምን ማፍሰስ የሚናገረው ሰዎችን ስለ መግደል ነው። አ.ት፡ “ሰዎችን ለመግደል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የኢየሩሳሌም ሰዎች አባቶቻቸውንና እናቶቻቸውን አዋርደዋል”። “እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የኢየሩሳሌምን ሰዎች ነው።
“ጨቁነዋል”
እዚህ ጋ “ተራሮቹ” የሚያመለክቱት በተራሮቹ ላይ ለጣዖታቱ የተለዩትን መሰዊያዎች ነው። ወንዶቻቸው ከሐሰተኞቹ አማልክት በረከትን ለማግኘት ለጣዖታቱ የሚሰዋውን ሥጋ ይበላሉ። አ.ት፡ “ለጣዖታት የተሰዋ ሥጋ ይበላሉ”
“በመካከልሽ ክፉ ነገሮችን ያደርጋሉ”
በዚህ ሐረግ በየትኛውም አገባብ፣ ጸሐፊው የኢየሩሳሌምን ሰዎች ከተማውን ራሱን እንደ ሆኑ፣ የኢየሩሳሌም ከተማንም ሴት እንደሆነች አድርጎ ያመለክታል። አ.ት፡ “በዚህች ከተማ ውስጥ” ወይም “በእናንተ በኢየሩሳሌም ሰዎች መካከል” (Apostrophe፣ ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ወንዱ ልጅ ከአባቱ ሚስት ጋር ይተኛል። አ.ት፡ “ከአባቶቻቸው ሚስቶች ጋር የሚተኙ ወንዶች አሉ”
ወንዶቹ ሊያደርጉት የማይገባቸውን ከሴቶች ጋር በመተኛታቸው፣ ተግባራቸው ምን ያህል ኃጢአትን የተሞላ እንደሆነ እነዚህ ሁሉ መግለጫ መንገዶች ናቸው። አ.ት፡ “በወር አበባቸው ወቅት የረከሱትን ሴቶች ደፍረዋል … ከባልንጀሮቻቸው ሚስቶች ጋር በመተኛት አስጸያፊ ተግባር ፈጽመዋል … ከእነርሱ ጋር በመተኛታቸው የልጆቻቸውን ሚስቶች በሚያሳፍር ሁኔታ አርክሰዋቸዋል … የገዛ እህቶቻቸውን ደፍረዋል”
እግዚአብሔር በመንፈሳዊ ሁኔታው ተቀባይነት የለውም ወይም እረክሷል የሚለው አንድ ሰው፣ እርሱ በአካሉም የረከሰ ያህል ተቆጥሮ ተነግሮለታል። ሴቶች በወር አበባቸው ወቅት እርኩስ እንደሆኑ ይቆጠሩ ነበር። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ደምን ማፍሰስ የሚናገረው ሰዎችን ስለ መግደል ነው። አ.ት፡ “ሰዎችን ለመግደል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ቃል ተበዳሪው ለተበደረው ገንዘብ የሚከፍለውን ገንዘብ ያመለክታል። ይሁን እንጂ፣ አንዳንድ አዳዲስ ትርጉሞች በዚህ ምንባብ ያለውን “የትኛውም ወለድ” የሚለውን “እጅግ የበዛ ወለድ” ብለው ይተረጉሙታል።
ይህ ማለት እጅግ የበዛ ወለድ በማስከፈል ባልንጀሮቻቸውን ጨቁነዋል። አ.ት፡ “ባልንጀሮቻችሁን በመጨቆን ድኻ አ”ድርጋችኋቸዋል” ወይም “እጅግ ብዙ ወለድ በማስከፈል ባልንጀሮቻችሁ እንዲደኸዩ አድርጋችኋል”
እግዚአብሔርን ለመታዘዝ እምቢ ማለት የእርሱን መኖር እንደ መርሳት ማለት ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር የንግግሩን እርግጠኝነት ለመግለጽ የራሱን ስም በመጥራት ይናገራል። ይህንን በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “እኔ፣ ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
“በአንቺ ላይ ቡጢዬን ወዝውዣለሁ” ወይም “በአንቺ ላይ እጆቼን አጨብጭቤአለሁ”። ይህ ቁጣንና ተቃውሞን የሚያሳይ ምልክታዊ ድርጊት ነው። አ.ት፡ “በአንቺ ላይ ቁጣዬንና ተቃውሞዬን አሳይቻለሁ” (ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ተመልከት)
“በውስጥሽ ያሉ ሰዎች የፈጸሙት ግድያ”
እግዚአብሔር በሚቀጣቸው ጊዜ ምን ያህል እንደሚጎዱ አጽንዖት ለመስጠት ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ ይጠቀማል። ይህ ጥያቄ ምናልባት እንደ ንግግር ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “እኔ ራሴ ከአንቺ ጋር በምነጋገርበት ቀን በልበ ሙሉነት አትቆሚም፣ እጆችሽም አይጠነክሩልሽም” (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ስሜቱና ፈቃዱ ላይ አጽንዖት ለመስጠት ሙሉው ሰው “ልብ” በሚል ቃል ተመላክቷል። እዚህ ጋ የ “መቆም” አሳብ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን በድፍረት ማለት ነው። አ.ት፡ “ትቆሚያለሽ?” ወይም “ደፋር ትሆኛለሽ?” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ሙሉው ሰው በ “እጆቹ” ተመላክቷል። አ.ት፡ “ብርቱ ትሆኛለሽ?” (See: Synecdoche)
የእነዚህ ሁለት ሐረጎች መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ነው። ተመሳሳዩን ሐረግ በሕዝቅኤል 12፡15 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “ስለዚህ እርስ በእርሳቸው እንዲለያዩና በተለያየ ሀገር እንዲኖሩ አደርጋቸዋለሁ”
አንድ የማይፈለግን ነገር ማስወገድ
እግዚአብሔር በመንፈሳዊ ሁኔታው ተቀባይነት የለውም ወይም እረክሷል የሚለው አንድ ሰው፣ እርሱ በአካሉም የረከሰ ያህል ተቆጥሮ ተነግሮለታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሀገሮች” የሚያመለክተው በእነዚያ አካባቢዎች የሚኖሩትን ሰዎች ነው። “ዐይን” ማየትን፣ ማየትም አሳብን ወይም ውሳኔን ይወክላል። አ.ት፡ “ስለዚህ፣ ሀገሮች እርኩስ እንደሆንሽ ይቆጥራሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሀገሮች” የሚያመለክተው በእነዚያ አካባቢዎች የሚኖሩትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “በሌሎች ሀገሮች የሚኖሩ ሰዎች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሰዎች እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን ያውቃሉ ብሎ በሚናገርበት ጊዜ እርሱ ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለው ብቸኛው እውነተኛ አምላክ መሆኑን ሰዎች ያውቃሉ ማለቱ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እውነተኛው አምላክ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ይረዳሉ” ወይም “ፍጹም ኃይልና ሥልጣን ያለኝ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ይገነዘባሉ”
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፤ በመሆኑም፣ ይህ ከረጅም ዓመታት ጀምሮ ያሉትን የያዕቆብን ዘሮች፣ እስራኤላውያንን ያመለክታል። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እስራኤላውያን አላቸው” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ ወገን አላቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጉድፍ፣ ብር ወይም ወርቅ በምድጃ ላይ ከነጠረ በኋላ የሚቀር ብካይ ነው። እዚህ ጋ ሕዝቡ እንደ ጉድፍ እንደማይጠቅሙት እግዚአብሔር ይናገራል። አ.ት፡ “ለእኔ እንደ ጉድፍ የማይጠቅሙኝ ሆነዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቡ ጉድፍ የሆኑ ይመስል ምንም የማይጠቅሙት እንደሆኑበት እግዚአብሔር መናገሩን ይቀጣላል። አ.ት፡ “ሁሉም ምድጃ ውስጥ ብርን ካቀለጥከው በኋላ ከነሐስና ከቆርቆሮ፣ ከብረትና ከእርሳስ እንደሚቀር ትራፊ የማይጠቅሙ ናቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ተመልከቱ” ወይም “ስሙ” ወይም “የምነግራችሁን ልብ በሉ”
በ “ቁጣዬ” እና “መዓቴ” የሚሉት ሐረጎች በአንድ ላይ ጥቅም ላይ የዋሉት እርሱ እጅግ መቆጣቱን አጽንዖት ለመስጠት ነው። አ.ት፡ “በታላቁ ቁጣዬና መዓቴ ምክንያት እሰበስባችኋለሁ” ወይም “በብርቱ ተቆጥቼ እሰበስባችኋለሁ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ ብረታ ብረቱን ወደ ምድጃው የሚሰበስበውንና እንዲግል እሳት የሚያነድበት ሰው ምስል ነው። እንዲግል የሚያነደው እሳት የሆነ ይመስል እግዚአብሔር የሚናገረው ስለ ቁጣው ታላቅነት ነው። አ.ት፡ “እሰበስባችኋለሁ፣ ቁጣዬንም በእናንተ ላይ እንደ እሳት አነደዋለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በእርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሩሳሌምን ነው።
እግዚአብሔር ቁጣው በእነርሱ ላይ የሚያፈሰው ፈሳሽ የሆነ ይመስል ሕዝቡን ስለ መቅጣት ይናገራል። አ.ት፡ “በቁጣዬ ቀጥቻችኋለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለሕዝቡ አንድን ነገር ለማስታወቅ የሚጠቀምበት የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህንን በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ይህንን መልዕክት ተናገረ” ወይም “እነዚህን ቃላት እግዚአብሔር ተናገረ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። እዚህ ጋ፣ “ምድር” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እስራኤልንና በዚያ የሚኖሩትን ሕዝብ ነው። አ.ት፡ “ንጹሕ ያልሆነው ምድርና ሕዝብ አንቺ ነሽ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር በመንፈሳዊ ሁኔታው ተቀባይነት እንደሌለው ወይም እንደ ረከሰ የሚቆጥረው ሰው ያ ሰው በአካሉም እንደ ረከሰ ተቆጥሮ ተነግሮለታል።(ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ዝናብ የእግዚአብሔር በረከት ምሳሌ ሆኖ ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “በቁጣ ቀን ምንም በረከት የለም” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“እርሷ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እስራኤልን ነው። አ.ት፡ “በእስራኤል ያሉ ነቢያት ሤራዎችን አሲረዋል”
ሕገ ወጥ ወይም የሚጎዳ ነገር ለማድረግ በሁለት ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች በምስጢር የሚደረግ ዕቅድ
ይህ የእስራኤልን ነቢያት ንጥቂያዎቻቸውን ከሚያጠቁና ከሚገድሉ አናብስት ጋር ተነጻጽረዋል። አ.ት፡ “ያደኑትን እንደሚያጠቁና እንደሚገድሉ የሚያገሱ አንበሶች ሰዎችን ይገድላሉ። የሰዎችን የከበሩ ሀብቶች ይወስዳሉ”
“እርሷ” የሚለው ቃል እስራኤልን ያመለክታል። ያገቡትን ወንዶች በመግደል “ብዙ መበለቶች እንዲኖሩ ያደርጋሉ”። አ.ት፡ “ባሎቻቸውን በመግደል ብዙ ሴቶችን መበለቶች ያደርጓቸዋል”
ይህ ተውላጠ ስም ኢየሩሳሌምን ያመለክታል።
“ሕጌን አይታዘዙም”
ይህ እርኩስና ንጹሕ የሆኑ ነገሮችን ያመለክታል። እግዚአብሔር በመንፈሳዊ ሁኔታው ተቀባይነት የለውም ወይም እረክሷል የሚለው አንድ ነገር፣ እርሱ በአካሉም የረከሰ ያህል ተቆጥሮ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “እርኩስ የሆኑና ንጹሕ የሆኑ ነገሮች” (ስማዊ ቅጽል እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሕዝቡ ዐይኖቻቸውን ከሰንበት ይደብቁ ይመስል ይህ የሚናገረው ሰንበትን ቸል ስለማለታቸውና ስላለመጠበቃቸው ነው። አ.ት፡ “ሰንበቶቼን ቸል ይላሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በመካከላቸው ይንቁኛል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የእስራኤልን መሳፍንት ንጥቂያዎቻቸውን ከሚያጠቁና ከሚገድሉ ተኩላዎች ጋር ያነጻጽራቸዋል።
በመሠረቱ የእነዚህ ሁለት ሐረጎች ትርጉም አንድ ሲሆን መሳፍንቱ በሚፈጽሟቸው ግፎች ላይ አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “ሰዎችን ይገድላሉ”
ይህ የሚናገረው ነቢያቱ በኖራ እንደሚቀቡት አንዳች ነገር እነዚህን ኃጢአቶች ለመደበቅ መሞከራቸውን ነው። አ.ት፡ “ነገሩ ነቢያቶቿ ኃጢአታቸውን በኖራ የቀቡት ያህል ነው” ወይም “ነቢያቶቻቸው እነዚህን ክፉ ነገሮች ለመደበቅ ይሞክራሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከነጭ ቀለም ጋር ተመሳሳይ ሲሆን አንዳንድ ነገሮችን ነጭ ለማድረግ የሚቀባ ውሁድ ነው።
x
የታወቁት ቃላት መረጃ ሊጨመርባቸው ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎችን ጨቁነዋል … ሌሎችንም በዝብዘዋል”
ይህ የሚያመለክተው አንድ ሰው ሌላውን ገንዘብ እንዲሰጠው የሚያስፈራራበትን ወይም የሚጎዳበትን ሁኔታ ነው።
ይህ ድኾችንና ችግረኞች ሰዎችን ያመለክታል። አ.ት፡ “እነዚያ ድኻና ችግረኛ የሆኑ ሰዎች” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚናገረው ሕዝቡን ከእግዚአብሔር ለመከላከል ቅጥር የሚሠራ ሰውን ይመስል ስለ ሕዝቡ ለመጸለይና ወደ ንስሐ ሊመራቸው ኃላፊነት ስለሚወስድ አንድ ሰው። አ.ት፡ “ከመካከላቸው ልክ ቅጥርን እንደሚሠራ የሚያደርግን ሰው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በፈረሰው” የሚያመለክተው በቅጥሩ መካከል ያለውን ክፍተት ነው። ይህ የሚናገረው ከተማይቱን ለመከላከል በፈረሰው በኩል እንደሚቆም ተዋጊ ሕዝቡን ከእግዚአብሔር ስለሚከላከል ሰው ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ምድር” በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል። አ.ት፡ “እንዳላጠፋቸው ስለ ሕዝቡ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
መዓቱ በእነርሱ ላይ የሚያፈሰው ፈሳሽ የሆነ ይመስል ይህ የሚናገረው እግዚአብሔር ሕዝቡን ስለሚቀጣበት ሁኔታ ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ፍትሕ በማጣት የሚሰቃይ ሰው ቁጣ
ይህ የእግዚአብሔር ፍርድ ምን ያህል ከባድ እንደ ሆነ ከእሳት ጋር በማነጻጸር ይናገራል። እዚህ ጋ፣ ሕዝቡን ማጥፋት እነርሱን እንደ “መጨረስ” ተደርጎ ተመልክቷል። አ.ት፡ “እንደሚንበለበል እሳት ብርቱ በሆነው ቁጣዬ አጠፋቸዋለሁ” ወይም “በቁጣዬ አጠፋቸዋለሁ”
አንድን ነገር በሰው ራስ ላይ ማስቀመጥ ሸክም እንዲሸከሙ ወይም ስለ ጉዳዩ ኃላፊነት እንዲወስዱ ማድረግን ያመለክታል። አ.ት፡ “ስላደረጉት ነገር ኃላፊነት እንዲወስዱ አደርጋቸዋለሁ”
ያህዌ በዘይቤ ኢየሩሳሌምን እና ሰማርያ ከተሞችን ለእርሱ እንዴት ታማኝ እንዳልሆኑ እንደ ሁለት ዘማዊያት እህትማማቾች አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ ዘይቤ እስከ ሕዝቅኤል 23፡34 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን አንዳች ነገር ለማስተዋወቅ ያገለገለ ፈሊጥ ነው ፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህን መልዕክት ተናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላቶች ተናገረ/ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን ይህን ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው እንጂ ሌላ አለመሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰብአዊ ፍጡር ግን እንዲያ አይደለም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ወንዶች ጡቶቻቸውን ዳበሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ እና ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ከመጀመሪያው ሀረግ ጋር በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አለው፤ ትኩረት የሚሰጠውም የሁለቱን ወጣት ሴቶች ስነምግባር የጎደለው ባህርይ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ወንዶቻቸው የድንግልና ጡቶቻቸውን አጎጠጎጤ ዳበሱ" (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
በፍቅር ወይም በልስላሴ መነካት
ይህ ማለት እርሱ አገባቸው ደግሞም ሚስቶቹ ሆኑ፡፡ "እነርሱ የእኔ ሚስቶች ሆኑ" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ኦሖላ ሰማርያን ትወክላለች፤ ኦሖሊባ ደግሞ ኢየሩሳሌምን ትወክላለች፡፡" በዚህ ዘይቤ ሰማርያ የተገለጸችው ኦሖላ እንደሆነች እና ኢየሩሳሌም ደግሞ ኦሖሊባ እንደሆነች ተደርጎ ነው፡፡ ይህ የመሚገልጸው እነዚህ ከተሞች ታማኝ እንዳልሆኑ ሚስቶች እንዴት ለያህዌ ታማኞች እንዳልነበሩ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ሲሆን ትርጉሙ "የእርሷ ድንኳን" ማለት ነው ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ሲሆን ትርጉሙ "የእኔ ድንኳን በእርሷ ነው" (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ከተሞችን እንደ ሁለት አመንዝሮች አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ ይህ ዘይቤ እስከ ሕዝቅኤል 23፡34 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው እርሷ መቼ የእርሱ ሚስት እንደነበረች ነው፡፡ "እርሷ የእኔ ሚስት እስከ ነበረች ጊዜ ድረስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይገዟቸው የነበሩ"
ይህ የሚገልጸው "እነርሱ" የሚለው ቃል ማንን እንደሚያመለክት ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ከእነዚህ ሁሉ ወንዶች ጋር መተኛቷን እና ጣኦቶቻቸውን ማምለኳን ነው፡፡ "ከሁሉም ጋር በመተኛት እና ጣኦቶቻቸውን በማምለክ ራሷን አርክሳለች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በመንፈሳዊ ነገር ንጹህ አድርጎ የማይቆጥረው ወይም የረከሰ ሰው በአካል እንደቆሸሸ ተደርጎ ይገለጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ከተሞችን እንደ ሁለት አመንዝሮች አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ ይህ ዘይቤ እስከ ሕዝቅኤል 23፡34 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚናገረው ወንዶቹ በእርሷ ላይ የፈጸሙት የሴሰኝነትን ባህርይ በላይዋ እንዳፈሰሱት ታላቅ የጎርፍ ውሃ ተደርጎ ነው፡፡ "በእርሷ ላይ ሴሰኝነት መፈጸም" ወይም "በእርሷ ላይ ማመንዘር" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "ስለ መዋረዷ አወሩ" ወይም "በእነርሱ መሃል መጥፎ ስም ነበራት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ከተሞችን እንደ ሁለት አመንዝሮች አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ ይህ ዘይቤ እስከ ሕዝቅኤል 23፡34 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሴት ስም ሲሆን ትርጉሙ "የእኔ ድንኳን በእርሷ ነው" ማለት ነው፡፡ ይህ ስም በሕዝቅኤል 23፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በመንፈሳዊ ነገር ንጹህ አድርጎ የማይቆጥረው ወይም የረከሰ ሰው በአካል እንደቆሸሸ ተደርጎ ይገለጻል፡፡ ይህ ስም በሕዝቅኤል 23፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ሁለቱም እንዴት ራሳቸውን እንዳረከሱ ነው፡፡ "ሁለቱም እህትማማቾች በምንዝርና ተግባራቸው ረክሰዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ከተሞችን እንደ ሁለት አመንዝሮች አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ ይህ ዘይቤ እስከ ሕዝቅኤል 23፡34 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ከረጅም ጨርቅ የተሰራ እንደ ባርኔጣ በወንድ በራስ ላይ የሚጠቀለል
"መልክ" እና "አምሳያ" የሚሉት ረቂቅ ስሞች በግሳዊ ሀረጎች ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "የሰረገላ አዛዦች ቡድኖች ያላቸውን መልክ የያዙ እና የወጣትነት መልክ ያላቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ሰረገላ የሚነዱ እና ከሰረገለው ፊት እና ጎን የሚሮጡ ወታደሮች
"ባቢሎናውያን"
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ከተሞችን እንደ ሁለት አመንዝሮች አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ ይህ ዘይቤ እስከ ሕዝቅኤል 23፡34 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ከወንዶች ጋር ያመነዘረችበትን ስፍራ እና የዝሙት ተግባሯን ነው፡፡ "ያመነዘረችበት መኝታ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በመንፈሳዊ ነገር ንጹህ አድርጎ የማይቆጥረው ወይም የረከሰ ሰው በአካል እንደቆሸሸ ተደርጎ ይገለጻል፡፡ ይህ ስም በሕዝቅኤል 23፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "ስለዚህም እነርሱን ተወች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ከተሞችን እንደ ሁለት አመንዝሮች አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ ይህ ዘይቤ እስከ ሕዝቅኤል 23፡34 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ከተሞችን እንደ ሁለት አመንዝሮች አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ ይህ ዘይቤ እስከ ሕዝቅኤል 23፡34 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የወንዶችን አባለዘር መጠን ከአህያ ጋር የሚያነጻጽረው የኦሖሊባ ፍላጎት ምን ያህል ክፉ እንደነበር ለማሳየት ነው፡፡ ይህ ግነት ነው፤ የእነርሱ እንደ አህያ ማከል አይችልም፡፡ "አባለዘራቸው እንደ አህያ በጣም ትልቅ የሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ኩሸት እንደዚሁም አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
x
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ከተሞችን እንደ ሁለት አመንዝሮች አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ ይህ ዘይቤ እስከ ሕዝቅኤል 23፡34 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አድምጡ!" እዚህ ስፍራ "እነሆ!" የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው አስደናቂ መረጃ ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል፡፡
"ከሁሉም አቅጣጫ እንዲነሱብሽ አደርጋለሁ"
ይህ የሚያመለክተው በእነዚህ ስፍራዎች የሚኖሩትን ህዝቦች ሁሉ ሳይሆን፤ ነገር ግን የእነዚህ ስፍራዎችን ወታደሮች ነው፡፡ " ከእነርሱ ጋር የባቢሎን እና የከለዳውያን፣ የፋቁድ፣ ሱሔ፣ እና ቆዓ እንደዚሁም የአሶር ወታደሮችን ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ባቢሎን ውስጥ የሚገኙ ቦታዎች ስሞች ናቸው፡፡ እነዚህ ስፍራዎች ከዚያ አስፍራ የመጡ ወታደሮችን ይገልጻሉ፡፡ " ከፋቁድ፣ ሱሔ፣ እና ቆዓ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ከአሶር የመጡ ኦሖላ አብራቸው የተኛቻቸው አሁን ግን በእርሷ ላይ የተነሱባትን ወንዶች መግለጫ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 23፡6 ላይ ከተሰጠው መግለጫ ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ከተሞችን እንደ ሁለት አመንዝሮች አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ ይህ ዘይቤ እስከ ሕዝቅኤል 23፡34 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "ጥቃት ያደርሱብሻል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መሳሪያ" ተብሎ የተተረጎመው የዕብራይስጥ ቃል የተለመደ አይደለም፡፡ በርካታ ዘመናዊ ትርጉሞች በዚህ መንገድ ይተረጉሙታል፣ ሆኖም ግን አንዳንድ ቅጂዎች ይህንን ሀረግ ያስወጡታል፡፡
እነዚህ የመከላከያ ዕቃዎች የተለያዩ የወታደር ክፍሎችን ለማመልከት ያገለግላሉ፡፡ "ትላልቅ ጋሻዎችን፣ ትንንሽ ጋሻዎችን የያዙ እና ቆብ የደፉ ወታደሮች ጥቃት ያደርሱብሻል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ያህዌ ወታደሮች እንዲያጠቋቸው የሚፈቅደው በእነርሱ ላይ ስለተቆጣ ሲሆን ቁጣውም ተገለጸው በላያቸው እንዳስቀመጠው ነገር ተደርጎ ነው፡፡ "በእናንተ በጣም ስለቀናሁ፣ በሀይል እንዲያጠቋችሁ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በባቢሎን ውስጥ ያገባች ሴት ስታመነዝር የሚደርስባትን ቅጣት የሚገልጽ ነው፡፡ "አፍንጫሽን እና ጆሮዎችሽን በመቁረጥ እንደ ዘማዊ ሴት ይቀጡሻል" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"መውደቅ" የሚለው ቃል "መሞት" ለሚለው ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት ሲሆን፤ "ሰይፍ" የሚለው ቃል በሰይፍ ለሚገድሉ ወታደሮች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ነው፡፡ (ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ትሩፋኑ በእሳት እንደሚቃጠሉ ይገልጻል፤ እዚህ ስፍራ እሳት እንደሚያጠቃቸው እና እንደሚበላቸው እንስሳ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በህይወት የተረፉት በእሳት ይቃጠላሉ" ወይም "እሳት በህይወት የተረፉትን ያቃጥላቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ከተሞችን እንደ ሁለት አመንዝሮች አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ ይህ ዘይቤ እስከ ሕዝቅኤል 23፡34 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ዘማዊነቷ ከግብጽ እንደ ጀመረ ነው፡፡ "በግብጽ ምድር የጀመርሽው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አንድ ነገር ለመመልከት ጭንቅላታቸውን የሚያዞሩ ሰዎችን ለማመልከት የሚውል መንገድ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ መመልከት የሚወክለው ፍላጎትን ነው፡፡ "በምኞት ወደ እነርሱ አትመለከችም" ወይም "እነዚህን መገሮች አትፈልጊም/አትመኚም" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ግብጽ" የምትወክለው በግብጽ ውስጥ ያደረገቻቸውን አሳፋሪ ነገሮች ነው፡፡ "ከእንግዲህ ወዲያ በግብጽ ውስጥ ያደረግሻቸውን ነገሮች አታስቢም" ወይም "ከዚህ በኋላ በግብጽ ያደረግሽውን አታስቢም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ከተሞችን እንደ ሁለት አመንዝሮች አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ ይህ ዘይቤ እስከ ሕዝቅኤል 23፡34 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ትኩረት ስጡ፣ ምክንያቱም ቀጥሎ የምናገረው እውነተኛ እና ጠቃሚ ነገር ነው"
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ይህ ማለት ያመነዝሩባቸው በነበሩ ሰዎች ይያዛሉ፡፡ "የምትጠሏቸው እና ከእጃቸው አምልጣችሁ የነበሩት መልሰው እንዲይዟችሁ እፈቅዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ቃል መቆጣጠርን/መልሶ መያዝን ያመለክታል፡፡ "በቁጥጥራቸወ ስር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ሙሉ ለሙሉ እርቃን መቅረቷን ትኩረት ይሰጣል፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
x
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ከተሞችን እንደ ሁለት አመንዝሮች አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ ይህ ዘይቤ እስከ ሕዝቅኤል 23፡34 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እነዚህ ነገሮች በአንቺ ላይ ከድርጊትሽ የተነሳ ይፈጸምብሻል" ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እነዚህ ነገሮች በአንቺ ላይ ይሆናሉ ምክንያቱም አንቺ የፈጸምሽው አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቅኤል ይሁዳን ስለምትወክለው (ሕዝቅኤል 23፡4) ኦሖሊባ፣ ለገንዘብ ስትል ከተለያዩ አገራት ህዝቦች ወንዶች ጋር እንደምትተኛ ሴት አድርጎ ይናገራል፡፡ ሕዝቅኤል፣ የይሁዳ ሰዎች የሌሎችን አገራት ሀብት እና ሀይል ለማግኘት ሲሉ የእነርሱን አማልክት በማምለካቸው ምክንያት ያህዌ እንደሚቀጣቸው እንዲያውቁ ይፈልጋል፡፡ "ከሌሎች አገራት ወንዶች ጋር በመዘሞት እንደ አመንዝራ ሴት ይፈጽማሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ጣኦትን በማምለክ ረከሰች፡፡ "ጣኦቶቻቸውን በማምለክ ረከሰች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በመንፈሳዊ ነገር ንጹህ አድርጎ የማይቆጥረው ወይም የረከሰ ሰው በአካል እንደቆሸሸ ተደርጎ ይገለጻል፡፡ ይህ ስም በሕዝቅኤል 23፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ኦሖሊባ የምትቀበለው ቅጣት የወይን ጽዋ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ "ስለዚህ እህትሽ በተቀጣችበት ተመሳሳይ መንገድ እንድትቀጪ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ከተሞችን እንደ ሁለት አመንዝሮች አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ ይህ ዘይቤ እስከ ሕዝቅኤል 23፡34 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ያህዌ ቅጣትን ሴቲቱ የምትጠጣው የወይን ጽዋ አድርጎ ይናገራል፡፡ "እንደ እህትሽ አንቺም ተመሳሳይ የቅጣት ጽዋ ትጠጫለሽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጽዋው" የሚወክለው በጽዋው ውስጥ የሚገኘውን ነው፡፡ "ከእህትሽ ጽዋ ይኸውም" ወይም "በእህትሽ ጽዋ ውስጥ ሚገኘውን ሁሉ፣ ደግሞም የእርሷ ጽዋ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ሀረጎች ከሞኝነት ባህሪው የተነሳ የሚሳቅበት እና የሚተች ሰው ባህሪን ያመለክታሉ፡፡ መናቅ በአንድ ነገር ወይም በአንድ ሰው ላይ ማፌዝ ወይም ማወረድ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዐረፍተ ነገር በጽዋው ውስጥ የሚገኘው አይልም ምክንያቱም ሕዝቅኤል 23 31 ላይ ያለውን በማንበብ ይታወቃል፡፡ "ይህ ጽዋ ብዙ መጠን ያለው ቅጣት ይዟል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ከተሞችን እንደ ሁለት አመንዝሮች አድርጎ በዘይቤ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጠጪነት እና ሀዘን ሰውነቷን እንደተቆጣጠረው አድርጎ በጣም ጠጪ እና ሀዘንተኛ ስለመሆን ይናገራል፡፡ "በጣም ሰካራም እና ሀዘንተኛ ትሆኛለሽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ፍራቻ እና ጥፋት የሚያስከትል ጽዋ፡፡" እዚህ ስፍራ "ፍራቻ" እና "ጥፋት" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ቅጣቷ ምን ያህል ከባድ እንደሚሆን ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "በዚያ ጽዋ ውስጥ የሚገኘው ፍራቻን እና ጥፋትን ያስከትላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
የኦሖሊባ እህት የሆነችው ኦሖላ የምትወክለው ሰማርያን ነው፡፡ ሰማርያ የተጠራችው በስሟ ነው፤ ነገር ግን እንደ እህት ተጠቅሳለች፡፡ ጽዋው እርሷ ለምትቀበለው ቅጣት ምልክት ነው፡፡ "ይህ ሰማርያን የምትወክለው እህትሽ የምትጠጣው ራሱ ያው የቅጣት ጽዋ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥቶችሽን ቁረጪ"
ያህዌ ስለሚያዘው/አዋጁ እርግጠኝነት ለመናገር በራሱ ይምላል/በስሙ ያውጃል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "የጌታ የያህዌ አዋጅ ይህ ነው" ወይም "እኔ፣ ጌታ ያህዌ ያወጅኩት/ቃሌ ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እርሱ በእርሷ እንተተወ እና ኦሖሊባ እንደ ረሳችው አድርጎ ይናገራል፡፡ "እኔን ትተሻል/ጥለሽኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የተጠቀመው ለሕዝቅኤል እንደ ተሰጠ ትዕዛዝ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ የኢየሩሳሌም እና የሰማርያ ከተሞች በኦሖላ እና ኦሖሊባ ተወክለዋል፡፡ "የሰው ልጅ ሆይ፣ በኦሖላ እና ኦሖሊባ አትፈርድም!" ወይም "የሰው ልጅ ሆይ፣ በኦሖላ እና ኦሖሊባ በተወከሉት በእነዚያ ሁለት ከተሞች ህዝቦች ላይ ፍረድ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "እነርሱ ሰዎችን ገድለዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የኢየሩሳሌም እና የሰማርያ ሰዎች እንዴት ለእርሱ ታማኞች እንዳልሆኑ ይናገራል፡፡
እግዚአብሔር በመንፈሳዊ ነገር ንጹህ አድርጎ የማይቆጥረው ወይም የረከሰ ሰው በአካል እንደቆሸሸ ተደርጎ ይገለጻል፡፡ ይህ ስም በሕዝቅኤል 23፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በዚያው ቀን" የሚለው ሀረግ "ቤተ መቅደሴን አረከሱ" የሚለውን የቀደመውን ሀረግ ያመለክታል፡፡ "ቤተ መቅደሴን ባረከሱበት በዚያው ቀን ሰንበቴንም አረከሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
"ትኩረት ስጡ፣ ምክንያቱም ቀጥሎ የምናገረው እውነተኛ እና ጠቃሚ ነገር ነው"
ይህ በአጠቃላይ ቤቱን ያመለክታል፡፡ "መሃል" የሚለው ትኩረት የሚሰጠው የተደረገው የሆነው በግልጽ በቤተ መቅደስ ሲሆን መላውን ስፍራ አርክሷል፡፡ "በቤቴ/በራሴ ቤት" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ዳግም የኢየሩሳሌም እና የሰማርያ ከተሞችን ሁለት ዘማዊያን እንደሆኑ አድርጎ ይገልጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ይህ ማለት ወደ እነርሱ እንዲመጡ ሩቅ አገር ወዳሉ ወንዶች መልዕክተኛ ላኩ፡፡ "ከሩቅ ስፍራ ወደሚመጡ ወንዶች መልዕክተኞች ላክሽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም "ቀጥሎ ለምነገረራችሁ ትኩረት ስጡ"
እነዚህ ነገሮች አንዲት ሴት ራሷን ለአንድ ወንድ ይበልጥ ውብ ሆና ለማሳየት የምታደርጋቸው ነገሮች ናቸው፡፡
እዚህ ስፍራ "አንቺ" የሚለው ቃል ወደ ነጠላ ቁጥር ይለወጣል፣ እናም አንደኛይቱን እህት ያመለክታል፣ ነገር ግን ሁኔታው ምናልባት ለሁለቱም ተመሳሳይ ሊሆን ይችላል፡፡ በእናንተ ቋንቋ ሀሳቡን ለመግለጽ አንዲቱ እህት መለየት የሚኖርባት ከሆነ ኦሖሊባ መሆኗን ጥቀሱ፡፡ (አንተ/አንቺ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይምልከቱ)
እነዚህ ነገሮች ያህዌን ለማምለክ የሚያገለግሉ ነገሮች ናቸው፡፡
ያህዌ ዳግም የኢየሩሳሌም እና የሰማርያ ከተሞችን ሁለት ዘማዊያን እንደሆኑ አድርጎ ይገልጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የብዙ ህዝብ ጨኸት የሰዎቹን ብዛት ያመለክታል፡፡ "ስለዚህም ብዙ የሚጮሁ ሰዎች ድምጽ በዙሪያዋ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በዙሪያዋ ነበር… በእርሷ እና በእህቷ እጆች ላይ፡፡" ይህ ሀረግ የሚጀምረው አንደኛይቱን እህት በማመልከት ነው፤ ነገር ግን ሁኔታው ለሁለቱም እህትማማቾች ተመሳሳይ ሊሆን ይችላል፡፡ይችላል፡፡ በእናንተ ቋንቋ ሀሳቡን ለመግለጽ አንዲቱ እህት መለየት የሚኖርባት ከሆነ እዚህ ስፍራ ኦሖሊባን ጥቀሱ፡፡ በሀረጉ ሁለተኛ ክፍል "የእነርሱ" በሚለው ቃል ሁለቱንም እህትማማቾች ወደማመልከት ይመጣል
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሳባውያን" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለሳባ መምጣታቸውን ነው፡፡ "ሳባውያን ይመጡ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚሉትን ይመልከቱ)
"እነርሱ" የሚለው ቃል ወንዶችን ያመለክታል፡፡
ያህዌ ዳግም የኢየሩሳሌም እና የሰማርያ ከተሞችን ሁለት ዘማዊያን እንደሆኑ አድርጎ ይገልጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ከሁለቱ እህትማማቾች አንዷን ሲሆን ነገር ግን ሁኔታው ማናልባት ለሁለቱም ተመሳሳይ ሊሆን ይችላል፡፡ በቋንቋችሁ አንደኛው እህት ተለይታ መገለጽ ካለባት ኦሖሊባን ጥቀሱ፡፡
ይህ የሚያነጻጽረው ወንዶች ከዘማዊት ሴት ጋር እንደሚተኙ በዚያው መንገድ ከእርሷ ጋር ማድረጋቸውን ነው፡፡ "ወንዶች ከዘማዊት ሴት ጋር እንደሚተኙበት መንገድ ከእርሷ ጋር ተኙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሷ ወደ ነበረችበት ስፍራ ሄዱ" ወይም "ወደ እርሷ ሄዱ"
"ከኦሖላ እና ከኦሖሊባ ጋር የተኙት እንደዚህ ነው"
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "ኮንን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "ሰዎችን የገደሉ…ነብሰ ገዳዮች" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አስነሳባቸው" የሚለው ሀረግ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ብዙ ህዝብ ሰብስብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በኢየሩሳሌም እና ሰማርያ ላይ ደግሞም አሳልፈህ ስጣቸው"
ያህዌ ለእነርሱ ጥበቃ ማድረጉን ትቷል ደግሞም ለመከራ አሳልፎ ሰጥቷቸዋል
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች እንዲያሸብሯቸው እና እንዲዘርፏቸው" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "እንዲገድሏቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ስለዚህም ሰዎቹ የእናንተን …ያደርጋሉ" እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው በሕዝቅኤል 23፡47 የተጠቀሱትን "ሰዎች" ነው፡፡
ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ "አሳፋሪ ባህሪሽ የሚያስከትልብሽ ጥፋት እንዲደርስብሽ ያደርጋሉ" ወይም "በአሳፋሪ ባህሪሽ ይቀጡሻል" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ከጣኦቶቻችሁ ጋር ኃጢአታችሁ የሚያስከትልባችሁን ሀላፊነት ተቀሉ፡፡" ይህ የሚያመለክተው በኃጢአጣታቸው እንደሚቀጡ ነው፡፡ "ጣኦቶቻችሁን በማምለክ ለፈጸማችሁት ኃጢአት ቅጣታችሁን ተቀበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ሕዝቅኤልን እንዲህ አለው/ተናገረው
ይህ እግዚአብሔር ለነብዩ ወይም ለህዝቡ አዲስ ነገርን ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጥ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ተናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ/ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በ9 ነኛው አመት፡፡" ይህ የሚያመለክተው በንጉሥ ኢዮአቄም አገዛዝ ስር ለምን ያህል ጊዜ በስደት እንደቆዩ ነው፡፡ "በንጉሥ ኢዮአቄም ስደት በዘጠነኛው አመት" (ተከታታ ቁጥሮች እና (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ))
"በአስረኛው ወር በወሩ በአስረኛው ቀን" ወይም "በ10ኛው ወር በ10ኛው ቀን፡፡" ይህ በዕብራውያን ዘመን አቆጣጣር አስረኛው ወር ነው፡፡ (የዕብራውያን ወሮች እና ተከታታ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር"
የባቢሎን ሰራዊት የተገለጸው በመሪው ነው፡፡ "የባቢሎን ንጉሥ ሰራዊት ከቧታል" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል በምሳሌ ኢየሩሳሌምን ስለሚወክል የማብሰያ ማሰሮ ይናገረዋል፡፡ ይህ ምሳሌ እስከ ሕዝቅኤል 24፡14 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ምሳሌዎች/በምሳሌ መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በቤቱ ውስጥ ስለሚኖር ቤተሰብ፣ በዚህ ሁኔታ ለዘመናት የያዕቆብ ትውልድ ስለሆነው ስለ እስራኤል የተነገረ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ይህ አመጸኛ ህዝብ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ምግብ" በተለይ የሚያመለክተው ስጋን ነው፡፡ "ቅንጥብጣቢውን ስጋ አስቀምጡ" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መንጋ" የሚያመለክተው በጎችን ነው፣ የወፍ መንጋን አይደለም፡፡
በአንዳንድ ባህል ከእንጨት ይልቅ አጥንት ረጅም ጊዜ መንደድ ስለሚችል እሳት ውስጥ አጥንት ይጨምራሉ፡፡ ይህ የሚገልጸው ምርጥ የሆኑት አጥንቶች በማሰሮ ውስጥ ከተጨመሩ በኋላ የሚቀሩትን አጥንቶች ነው፡፡ "የተቀሩትን አጥንቶች እሳቱን ለማቀጣጠል ከማሰሮው ስር ጨምር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል በምሳሌ ኢየሩሳሌምን ስለሚወክል የማብሰያ ማሰሮ ይናገረዋል፡፡ ይህ ምሳሌ እስከ ሕዝቅኤል 24፡14 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ምሳሌዎች/በምሳሌ መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ደም" የሚያመለክተው "ግድያን" ነው፡፡ "የነብሰ ገዳዮች ከተማ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ኢየሩሳሌምን ከማብሰያ ማሰሮ ጋር ማነጻጸሩን ይቀጥላል፡፡ "እንደ ማብሰያ ማሰሮ ናት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በብረት ላይ የሚገኝ ቀላ ያለ ነገር፡፡ ዝገት ብረትን በመብላት ቀስ በቀስ ያጠፋዋል፡፡
ያህዌ ይህንን ትዕዛዝ ለአንድ የተወሰነ ሰው አልሰጠም፡፡ ይህ በዚህ ዘይቤያዊ አነጋገር ለአንድ የተወሰነ ሰው ያልተሰጠ አጠቃላይ ትዕዛዝ ነው፡፡
ዕጣ መጣል/ማውጣት የትኛው ቁራጭ ስጋ እንደሚወጣ የመምረጫ መንገድ ነበር፣ ነገር ግን ያህዌ ሁሉም ቁርጥራጭ ስጋ እንዲወጣ ስለፈለገ ዕጣ መጣል አላስፈለገም፡፡
ያህዌ ለሕዝቅኤል በምሳሌ ኢየሩሳሌምን ስለሚወክል የማብሰያ ማሰሮ ይናገረዋል፡፡ ይህ ምሳሌ እስከ ሕዝቅኤል 24፡14 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ምሳሌዎች/በምሳሌ መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት በኢየሩሳሌም የተገደሉት ሰዎች ደም እስከ አሁን በዚያ አለ፡፡ "ከእርሷ መሃል የተገደሉት ሰዎች ደም እስከ አሁን በዚያ አለ" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእርሷ" የሚለው ቃል፣ በማብሰያ ማሰሮ የተገለጸችውን ኢየሩሳሌምን ያመለክታል
ይህ ኢየሩሳሌምን ሰዎችን እንደገደለች እና ደማቸውንም የት ማፍሰስ እንደመረጠች አድርጎ በሰውኛ ይገልጻታል፡፡ "የተገደሉት በጠፍጣፋ አለት ላይ እንጂ፣ ደማቸውን ሊደብቅ በሚችል በአፈር ላይ አልነበረም" ወይም "ደማቸው በጠፍጣፋ አለት ላይ እንጂ አፈር ሊሸፍነው በሚችለው ስፍራ ላይ አልፈሰሰም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስወኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ደማቸውን በገላጣ አለት ላይ አፈሰሰች"
እዚህ ስፍራ ያህዌ ራሱ በኢየሩሳሌም ሰዎችን በገደሉ ላይ በቀልን ስለመውሰዱ ይናገራል፡፡ "እኔ ራሴ ተመልክቼ በቁጣዬ እበቀል ዘንድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ስለዚህም ምንም ይሸፍነው ዘንድ እንዳይችል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል በምሳሌ ኢየሩሳሌምን ስለሚወክል የማብሰያ ማሰሮ ይናገረዋል፡፡ ይህ ምሳሌ እስከ ሕዝቅኤል 24፡14 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ምሳሌዎች/በምሳሌ መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ደም" የሚያመለክተው "ግድያን" ነው፡፡ "የነብሰ ገዳዮች ከተማ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የእንጨት ክምር ኢየሩሳሌምን በሚወክለው የማብሰያ ገንቦ ስር እንደሚገኝ ተጠቁሟል፡፡ "ከስርሽ በሚገኘው እሳት ከቀድሞ የበለጠ የእንጨት ክምር አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"እሳቱን ቆስቁስ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አጥንቶቹን አቃጥል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል በምሳሌ ኢየሩሳሌምን ስለሚወክል የማብሰያ ማሰሮ ይናገረዋል፡፡ ይህ ምሳሌ እስከ ሕዝቅኤል 24፡14 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ምሳሌዎች/በምሳሌ መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
የአንድን ነገር ገጽ/ላዩን ማቃጠል
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የሚገኝበትን ንጹህ ያልሆነ ነገር ማቅለጥ እና ዝገቱን በእሳት መብላት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በመንፈሳዊ ነገር ንጹህ አድርጎ የማይቆጥረው ወይም የረከሰ ሰው በአካል እንደቆሸሸ ተደርጎ ይገለጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ዝገት
ተቃጥሎ አለቀ
እዚህ ስፍራ "እርሷ የሚለው ቃል የማብሰያ ገንቦን ያመለክታል፡፡ ይህች የማብሰያ ገንቦ በዘይቤ ኢየሩሳሌምን የምትወክል ናት፡፡ "ኢየሩሳሌም ደከመች" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ከባድ ስራ
"አለቀቃትም/ለቋት አልሄደም" የሚለው ሀረግ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ነገር ግን እሳቱ ዝገቷን ከእርሷ አቃጥሎ አላስወገደም" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል በምሳሌ ኢየሩሳሌምን ስለሚወክል የማብሰያ ማሰሮ ይናገረዋል፡፡ ይህ ምሳሌ እስከ ሕዝቅኤል 24፡14 ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ምሳሌዎች/በምሳሌ መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ያህዌ በቁጣው ህዝቡን እንደሚቀጣ እና ህዝቡን የሚቀጣው "ቁጣው" እንደሆነ አድርጎ ይገልጻል፡፡ "እናንተን ቀጥቼ እስካበቃ እና በእናንተ ላይ መቆጣቴን እስክጨርስ ድረስ" ወይም "እናንተን እስክቀጣ ድረስ እና በእናንተ ላይ መቆጣቴን እስካበቃ ድረስ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል በምሳሌ ኢየሩሳሌምን ስለሚወክል የማብሰያ ማሰሮ ይናገረዋል፡፡ ይህ ምሳሌ እስከዚህ ቁጥር መጨረሻ ድረስ ይቀጥላል፡፡ (ምሳሌዎች/በምሳሌ መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"አሊያም እናንተን ከመቅጣት አላርፍም፡፡" እዚህ ስፍራ "ይህን" የሚለው የሚያመለክተው ያህዌ ህዝቡን መቅጣቱን ነው፡፡
ይህ የሚገልጸው ያህዌ ህዝቡን የሚቀጣው/የሚፈርድባቸው በመንገዳቸው ምክንያት ሲሆን፤ "መንገዳቸው" ራሱ እንደሚፈርድባቸው አድርጎ ነው፡፡ "በተግባራችሁ እና በመንገዳችሁ እፈርድባችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የተናገረውን እርግጠኝነት ለማጽናት በራሱ ይምላል/ በስሙ ይምላል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህ ነው" ወይም "እኔ፣ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጥ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህን መልዕክት ተናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የሕዝቅኤልን ሚስት ነው፡፡ ያህዌ ሕዝቅኤልን ሚስቱን በሚመለከትበት የሰውነቱ ክፍል ያመለክታል፡፡ "ከ…በጣም የምትወዳት፣ ሚስትህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"በበሽታ"
እነዚህ ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ይሰጣሉ፤ ትኩረት የሚሰጡት ሕዝቅኤል ሚስቱ በሞተች ጊዜ ማልቅስ እንደሌለበት ነው፡፡ "ማዘን ወይም ማልቀስ የለብህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የሞተችውን ሚስቱን ነው፡፡ "የሞተችው ሚስትህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
በጭንቅላት ላይ የሚጠቀለል ከረጅም ጨርቅ የተሰራ የራስ መሸፈኛ
በቁርጭምጭሚት ዙሪያ ማሰሪያ ያለው የሚጫሙት ቀላል ጫማ፡፡
በእስራኤል ወንዶች ሀዘናቸውን ለመግለጽ ጺማቸውን ይላጫሉ፣ ከዚያም ጺማቸው መልሶ እስኪበቅል ድረስ ፊታቸውን ይሸፍናሉ፡፡ ያህዌ ሕዝቅኤልን ጺሙን እንዳይሸፍን አዘዘው፤ ይህም ሀዘኑን ለመግለጽ ጺሙን አለመላጨቱን ለማሳየት ነው፡፡ "ጺምህን በመሸፈን አታልቅስ" ወይም "ጺምህን በመላጨት እና በመሸፈን አትዘን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"በማግስቱ ጠዋት"
የእስራኤል ሰዎች ሕዝቅኤልን ይጠይቁታል፣ሕዝቅኤል ደግሞ ያህዌ ለእነርሱ የተናገረውን ይነግራቸዋል፡፡
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጥ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህን መልዕክት ተናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ሲሆን በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የያቆብ ትውልድ የሆኑትን እስራኤላውያንን ያመለክታል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እስራኤላውያን" ወይም "የእስራኤል ወገን ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚመጣው መረጃ ንቁ ሆነን እንድንጠብቅ ያደርጋል፡፡
"የነፍሳችሁ… ኩራት የሆነውን ቤተ መቅደሴን አረክሳለሁ፡፡ ልጆቻችሁ…"
ይህ የሚገልጸው የቤተመቅደሱ ህንጻ ህዝቡ የሚኮራበት ነገር መሆኑን ነው፡፡ ይህ የተገለጸው ለኩራታቸው መነሻ ከመሆን አልፎ "ኩራታቸው" እንደሆነ ነው፡፡ "የምትመኩበት/የምትኮሩበት ህንጻ" ወይም "የብርቱ ኩራታችሁ ምክንያት/መገኛ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ያህዌ ህዝቡን የገለጸው "በዐይኖቻቸው" ነው፡፡ "ዐይኖቻችሁን ልታሳርፉባቸው የምትወዷቸው ህንጻዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ያህዌ ለውስጣዊ ስሜታቸው ትኩረት በመስጠት ህዝቡን የሚገልጸው "በነፍሳቸው" ነው፡፡ "በእርግጥ የምትወዱት ህንጻ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጠላቶቻቸውን በሰይፎቻቸው ይገልጻል፡፡ "ወንዶች እና ሴቶች ልጆቻችሁ… በጦርነት ይገደላሉ" ወይም "ጠላቶቻችሁ ወንዶች እና ሴቶች ልጆቻችሁን… በሰይፍ ይገድላሉ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መቅለጥ" የሚለው እየሟሸሹ መምጣትንና መሞትን የሚገልጽ ዘይቤ ነው፡፡ "በጣም ትከሳላችሁ ደግሞም ቀስ በቀስ ትሞታላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር የእነዚህን ሰዎች ኃጢአት ይቅር እንደማይል ነው፡፡ "ኃጢአታችሁን ይቅር አልልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እርዳታ የሚፈልግ እና በብዙ ስቃይ ውስጥ የሚገኝ መናገር ያቃተው ሰው የሚያሰማው ድምጽ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ምልክት" የሚለው ቃል ለሚመለከቱት ሰዎች ልዩ ማስጠንቀቂያ የሚያስተላልፍን ነገር ያመለክታል፡፡ ያህዌ ስለ ሕዝቅኤል እና የሚወስዳቸውን እርምጃዎች እንደዚህ ማስጠንቀቂያ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ ዘይቤ በሕዝቅኤል 12፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ስለዚህም ሕዝቅኤል ለእናንተ ማስጠንቀቂያ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ያህዌ ቤተመቅደሳቸውን መደምሰሱን እንደሚይዘው አንድ ሰው አድርጎ ይናገራል፡፡ "ቤተመቅደሳቸውን እኔ እደመስሰዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ደስታ/ሀሴት" እና "ኩራት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች በስማዊ ሀረጎች ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ደስታ የሚያደርጉበት እና የሚኮሩበት/የሚመኩበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በጦርነት ወይም በሌላ ጥፋት መከራ ምክንያት አገራቸውን ለቀው ለመሄድ የተገደዱ
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ ሕዝቅኤል የተሰጠው መረዳት እና የመናገር ችሎታ በአፉ መከፈት ተገልጽዋል፡፡ "እኔ አፍህን እከፍተዋለሁ" ወይም "መናገር የሚገባህን ታውቃለህ" ወይም "ምን መናገር እንዳለብህ እንድታውቅ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ሀረጎች ሕዝቅኤል ይናገራል የሚለውን ይገልጻሉ፡፡ መናገሩ እንደማይቀር ትኩረት ለመስጠት በሁለተኛው ሀረግ በአሉታ ተገልጽዋል፡፡ (ምጽት/ላይዶክስ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ምልክት" የሚለው ቃል ለሚመለከቱት ልዩ ማስጠንቀቂያ እንደሚያስተላልፍ ያመለክታል፡፡ ያህዌ ሕዝቅኤልን እና ድርጊቱን እንደዚህ ማስጠንቀቂያ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ ዘይቤ በሕዝቅኤል12፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "አንተ ለእነርሱ ማስጠንቀቂያ ትሆናለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ሲናገር ሰዎች እርሱ ያህዌ እንደሆነ ያውቃሉ፤ የመጨረሻው ከፍተኛ ስልጣን እና ሀይል ያለው እውነተኛው አምላክ እርሱ ብቻ እንደሆነ ማወቅ እንደሚገባቸው እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ብቸኛው እውነተኛ አምላክ እኔ ያህዌ እንደሆንኩ እወቁ" ወይም "እኔ ያህዌ የመጨረሻው ስልጣን እና ሀይል እንዳለኝ እወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጥ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህን መልዕክት ተናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
አሞን ሩቅ ስፍራ ነበር፣ ስለዚህ ሕዝቅኤል በዚያ የሚገኙ ሰዎችን ማየት አይችልም፣ ነገር ግን ወደዚያ አቅጣጫ መመልከት ያንን ህዝብ የመጉዳት ምልክት ይሆናል፡፡ በሕዝቅኤል 6፡2 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ወደ አሞን ህዝብ ዞረህ ተመልከት" ወይም "በዚያ ያለው ህዝብ ጥፋት እንዲደርስበት ወደ አሞን አቅጣጫ ተመልከት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/መልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"የአሞን ትውልድ" ወይም "በአሞን ምድር የሚኖሩ"
"በእነርሱ ላይ ስለሚደርስባቸው ክፉ ነገሮች ትንቢት መናገር፡፡" ይህ ማለት በአሞን ሰዎች ላይ ስለሚደርስ አስከፊ/አስጨናቂ ነገሮች ትንቢት መናገር ማለት ነው፡፡ በሕዝቅኤል 4፡7 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ለአሞን ሰዎች ምን መናገር እንዳለበት ያህዌ ለሕዝቅኤል ይነግረዋል፡፡
"ይህን ከጌታ ያህዌ ዘንድ የመጣ መልክዕክት ስሙ"
"አዳንቃችኋል፡፡" እዚህ ስፍራ "አሃ" የሚለው ቃል ሰዎች በአንዳች ነገር ደስ ሲሰኙ የሚያሰሙት ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ሰዎች ደስ የተሰኙት በእስራኤል እና ይሁዳ ላይ ክፉ ነገር ስለደረሰ ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የጠላት ሰራዊት ባረከሰው ጊዜ በመቅደሴ ላይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"በምድሪቱ ላይ.. በቤቱ ላይ"
"ቤት" የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የይሁዳ ትውልድ የሆኑትን ያመለክታል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "የይሁዳ ወገን ህዝብ" ወይም "የይሁዳ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ተመልከቱ" ወይም "ቀጥሎ ለምናገረው ትኩረት ስጡ"
ይህ የሚናገረው የአሞንን ምድር የሚወረው እና የምድሪቱን ሀብት እንደዚሁም በላይዋ የሚገኘውን ነገር ሁሉ የሚወስደው የጠላት ሰራዊት የአሞንን ህዝብ ርስቱ አድርጎ እንደወሰደ እንደሚቆጠር አድርጎ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ የጠላት ሰራዊት የአሞንን ህዝብ ባሪያ እንደሚያደርግ አያመለክትም፡፡ "ከእናንተ በስተ ምስራቅ የሚመጣ ሰራዊት እንዲወራችሁ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ድንኳን ጥለው በአገራችሁ ይኖራሉ"
የፍራፍሬውን እና ወተቱን መገኛ ለይቶ መናገር ሊጠቅም ይችላል፡፡ "ከዛፎቻችሁ ፍሬዎችን ይበላሉ የከብቶቻችሁን ወተት ይጠጣሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የአሞን ሰዎች" የሚለው የሚያመለክተው የአሞን ሰዎችን ምድር ነው፡፡ እንደዚሁም በዚህ ሀረግ መነሻ ላይ በውስጠ ታዋቂነት የሚገኘው መረጃ ሊጨመር ይችላል፡፡ "የቀረውን የአሞን ሰዎች ምድር የመንጋ መሰማሪያ አደርገዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና የተዘለለ/የተተወ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ሲናገር ሰዎች እርሱ ያህዌ እንደሆነ ያውቃሉ፤ የመጨረሻው ከፍተኛ ስልጣን እና ሀይል ያለው እውነተኛው አምላክ እርሱ ብቻ እንደሆነ ማወቅ እንደሚገባቸው እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ብቸኛው እውነተኛ አምላክ እኔ ያህዌ እንደሆንኩ እወቁ" ወይም "እኔ ያህዌ የመጨረሻው ስልጣን እና ሀይል እንዳለኝ እወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ድርጊቶች ብርቱ ስሜትን መግለጫ ናቸው፡፡ በዚህ ሁኔታ ሰዎቹ ተደስተዋል በእስራኤል ላይ ያላቸውን ንቀትም አሳይተዋል፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የእስራኤል ምድር" የሚለው ሀረግ የሚገልጸው በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ "በእስራኤል በሚኖሩ ሰዎች ላይ ያላችሁ ጥላቻ ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና የተዘለለ/የተተወ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ተመልከቱ" ወይም "ቀጥሎ ለምናገረው ትኩረት ስጡ"
"በሀይለኛው እጄ እኔ እመታችኋለሁ" እዚህ ስፍራ ያህዌ ህዝቡን በቀጥታ በእጁ እንደሚመታቸው አድርጎ ይናገራል፡፡ "እኔ እቀጣችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እናንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የአሞን ሰዎችን ሲሆን ነገር ግን ለምድራቸው እና ሀብታቸውም ደግሞ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "ጠላት እንደያሸንፋችሁ ደግሞም ምድራችሁን እና ሀብታችሁን እንዲዘርፍ አደርጋለሁ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በመሰረቱ እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ፤ ከእንግዲህ አገር ሆነው እንደማይቀጥሉ እና ያህዌ የአሞንን ሰዎች ሙሉ ለሙሉ እንደሚያጠፋ ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ስፍራዎች በውስጣቸው የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታሉ፡፡ "የሞአብ እና ሴይር ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የይሁዳን ቤት ተመልከቱ፡፡ እንደ…ነው"
"ቤት" የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የይሁዳ ትውልድ የሆኑትን ያመለክታል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "የይሁዳ ወገን ህዝብ" ወይም "የይሁዳ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ተመልከት! እኔ እከፍታለሁ" ወይም "ስማ! እኔ እከፍታለሁ" ወይም "ቀጥሎ ለምናገረው ትኩረት ስጥ! እኔ እከፍታለሁ"
ይህ ማለት እርሱ ሞአብን ራሷን ለማጥቃት በመጀመሪያ ለታደሮች መንገዱን ለመጥረግ በሞአብ ዳርቻ የሚገኙ ከተሞችን ያጠፋል፡፡ "በድንበሮቿ የሚገኙ ከተሞችን በማጥፋት/በመደምሰስ ወደ ሞአብ የሚወስደውን ጥርጊያ እከፍታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የሞአብ ከተማ የተነገረው ወንዴ በሆነ ተውላጠ ስም "የእርሱ" በሚለው ነው፡፡ "በእርሱ ከተሞች በመጀመር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከታላቂቆቹ ከተሞች ከቤት የሺሞት፣ አልሜዎን፣ እና ቂርያትይም እጀምራለሁ፡፡" እነዚህ ሶስት ስፍራዎች ከተሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"አሞንን ያጠቁትን ከምስራቅ ሰዎች የሆኑትን እነዚያኑ ሰራዊት እልካለሁ"
እዚህ ስፍራ ያህዌ አሞንን ከምስራቅ ለመጣው ሰራዊት እንደ ንብረት አድርጎ አሳልፎ እንደ ሰጠ ይናገራል፡፡ "ሰራዊት እነርሱን እንዲይዝ እፈቅዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ስለዚህም አገራት የአሞንን ሰዎች አያስታውሱም/ይረሳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ኤዶም" የሚያመለክተው በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ "የኤዶም ሰዎች ተቀብለዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የይሁዳ ትውልድ የሆኑትን ያመለክታል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "የይሁዳ ወገን ህዝብ" ወይም "የይሁዳ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ያህዌ ህዝቡን በቀጥታ በእጁ እንደሚመታ አድርጎ ይናገራል፡፡ ተመሳሳይ ሆነው ሀረግ በሕዝቅኤል 25፡7 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እኔ ኤዶምን እቀጣለሁ፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ኤዶምን ከቴምና እስከ ድዳን…አጠፋለሁ፡፡" እነዚህ በኤዶም ሁለት ጫፎች በተቃራኒ አቅጣጫ የሚገኙ ከተሞች ናቸው፡፡ ይህ ማለት ያህዌ መላዋን ኤዶምን ያጠፋታል ማለት ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"መውደቅ" የሚለው ቃል የሚወክለው መገደልን ሲሆን "ሰይፍ" የሚለው በጦርነት የሚያጠፏቸውን ጠላቶቻቸውን ያመለክታል፡፡ "ጠላቶቻቸው በሰይፍ ይገድሏቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የእስራኤል "እጅ" የሚለው የእስራኤልን ሰራዊት የሚገልጽ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ያህዌ በኤዶም ህዝብ ላይ በቀል ስለመፈጸም የሚናገረው እንደ ብርድልብስ ሆኖ ቁጣው እንደሚሸፍናቸው አድርጎ ነው፡፡ "በቀል" የሚለው ረቂቅ ስም "ቀጣ" በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ህዝቤ እስራኤል የኤዶምን ህዝብ እንዲቀጣ እጠቀምበታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ለኤዶማውያን ቁጣዬን እና ሀይሌን ያሳያሉ" ወይም "ኤዶማውያንን እንደ ቁጣዬ እና ሀይሌ ይቀጧቸዋል"
"ሀይል/ንዴት" የሚለው ቃል በመሰረቱ "ቁጣ" የሚለውን ተመሳሳይ ነገር አጠናክሮ ይገልጻል፡፡ "ሀይሌ እና ቁጣዬ" ወይም "እጅግ ከፍ ያለው ቁጣዬ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"በቀል" የሚለው ረቂቅ ስም "ቀጣ" በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የኤዶም ሰዎች እኔ እንደቀጣኋቸው ያውቃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከራሳቸው ውስጥ" የሚለው አገልለጽ ፈሊጣዊ ነው፡፡ "ፍልስጤማውያን ይሁዳን ስለሚጠሉ በራሳቸው ሀይል ደጋግመው ሊያጠፏቸው ሞከሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ይሁዳ" የሚለው የሚያመለክተው በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ "ዛሬ የይሁዳ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አንባቢው ቀጥሎ ለሚመጣው ልዩ ትኩረት እንዲሰጥ ይነግረዋል፡፡ "ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም "ልነግራችሁ ላለው ነገር ትኩረት ስጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ የያህዌ ሀይል የተወከለው በእርሱ "እጅ" ነው፡፡ "ሀይለኛው እጄን በፍልስጤማውያን ላይ አዞራለሁ" ወይም "ታላቁን ሀይሌን በፍልስጤማውያን ላይ አዞራለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "እኔ እደመስሳለሁ" ወይም "እኔ አስወግዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ፍልስጤም ውስጥ በከሊታ ከተማ የሚኖሩ ሰዎች (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በ11ኛው አመት፡፡" ይህ ማለት ንጉሥ ኢዮአቄም በምርኮ ወደ ባቢሎን ከተወሰደ ከአስራ አንድ አመት በኋላ ማለት ነው፡፡ "ከንጉሥ ኢዮአቄም ስደት፣ በአስራ አንደኛ አመት" (ተከታታይ ቁጥር እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"በወሩ 1ኛ ቀን፡፡" ሕዝቅኤል በዕብራዊያን የወር አቆጣጠር የትኛው ወር ማለቱ እንደሆነ እርግጠኛ መሆን አይቻልም፡፡ (ተከታታይ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "ጢሮስ" እና "ኢየሩሳሌም" የሚሉት የከተማ ስሞች በእነዚያ ከተሞች ነዋሪዎች የሆኑ ሰዎችን ይወክላል፡፡ "የጢሮስ ሰዎች ጠኢየሩሳሌምን ሰዎች በመቃወም ተናገሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አሃ" የሚለው ቃል ሰዎች አንዳች ነገር ሲያገኙ የሚያሰሙት ድምጽ ነው፡፡ "አዎን" ወይም "ይህስ ታላቅ ነገር ነው!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)
የጢሮስ ሰዎች እነዚህን ቃላት የተጠቀሙት ኢየሩሳሌም በዙሪያዋ የሚገኙ አገራት ነጋዴች የሚያልፉባት ከተማ በር እንደሆነች ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ አረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰራዊቶች የህዝብ መግቢ በሮችን ደረመሱ/ደመሰሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እርሷ" የሚለው ቃል በማጠፊያዎቻቸው ወደ ጢሮስ ለመክፈት "የዞሩትን" የከተማይቱን "በሮች" የሚለውን ቃል ያመለክታል፡፡ የዚህ ሀረግ ትርጉም አሁን ጢሮስ ኢየሩሳሌምን ተክታ የብዙ አገራት ነጋዴዎች በውስጧ የሚተላለፉባት ከተማ ሆነች ማለት ነው፡፡ "በሮቹ ለእኔ ተከፈቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መጥገብ/መሞላት" የሚለው የሚገልጸው መበልጸግን ነው፡፡ "እኔ እበለጽጋለሁ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ኢየሩሳሌም ፈረሰች"
"አድምጡ" ወይም "ልነግራችሁ ላለው ነገር ትኩረት ስጡ!"
እዚህ ስፍራ "አገራት" የሚለው ቃል ጠላቶቻቸውን ያመለክታል፡፡ "በማዕበል እንደሚናወጥ ባህር ከተለያዩ አገራት በእናንተ ላይ ሰራዊት አስነስቼ እንዲመቷችሁ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ እንዴት ጢሮስን ሙሉ ለሙሉ እንደ ሚደመስስ ይናገራል፡፡ "ሰራዊት ሙሉ ለሙሉ ከተማይቱን እንዲደመስስ እና በዚያ አንዳች እንዳያስቀሩ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል"
የጢሮስ ከተማ እዚህ ቦታ የተነገረችው ሴት እንደሆነች ተደርጎ ነው፡፡ "ጢሮስ ትመጣለች" ወይም "እርሷ ትመጣለች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የጢሮስ ከፊሉ ስፍራ ደሴት ነበር፡፡ ይህ አገላለጽ በጢሮስ ላይ ጥፋት ያስከተለውን የሚገልጽ ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "የአሳ ማጥመጃ መረቦችን ለማድረቂያ የሚያገለግል ባዶ ደሴት" ወይም "ሰው የማይኖርበት ሰዎች አሳ ማጥመጃ መረባቸውን የሚያደርቁበት ደሴት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ዝርፊያ" ማለት ሰዎች ሰርቀው ወይም በሃይል የሚወስዷቸው ነገሮች ማለት ነው፡፡ እዚህ ስፍራ ጢሮስ ተዘረፈች የሚለው የሚወክለው ሀብቷ በሌሎች አገራት መወሰዱን የሚገልጽ ነው፡፡ "የአገራት ሰራዊቶች ከጢሮስ ውድ የሆኑ ሀብቶቿን ሁሉ ይወስዳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የጠላት ሰራዊቶች በሜዳዎች ያሉ ልጇችዋን በሰይፍ ያርዳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
x
"ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል"
"ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም "ልነግራችሁ ላለው ነገር ትኩረት ስጡ!"
"የነገሥታት ንጉሥ" የሚለው ሀረግ እርሱ ሌሎች ነገስታት ሁሉ የሚታዘዙት ከነገሥታቱ በላይ ታላቅ እንደሆነ የሚያሳይ ማዕረግ ነበር፡፡ "ታላቁ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነጾር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያጎላው የናቡከደነጾርን ሰራዊት ብዛት ነው
እዚህ ስፍራ "እሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ናቡከደነጾርን ሲሆን ለእርሱ ሰራዊት ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "የእርሱ ሰራዊት ይገድላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "የእናንተ ሴቶች ልጆች" የሚያመለክተው በመስክ የሚሰሩትን የጢሮስን ወጣት ሴቶች ወይም 2) "የእናንተ ሴቶች ልጆች" የሚለው የጢሮስን ዋና ከተማ ለሚደግፉ በአቅራቢያ ለሚገኙ ከተሞች እና መንደሮች የዋለ ሜቶናሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ በሕዝቅኤል 26፡6 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በደሴቱ ዳርቻ ባለው መሬት የሚገኙ ሴቶች ልጆቻችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል"
በዚህ ሀረግ "እርሱ" እና "የእርሱ" የሚሉት ቃላት ይህ ድርጊት የሚፈጽሙትን የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነጾርን እና በናቡከደነጾር ሰራዊት ውስጥ የሚገኙ ወታደሮችን ያመለክታሉ፡፡ "የእናንተ" የሚለው ቃል ጢሮስ ከተማን ያመለክታል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ምንም እንኳን ግድግዳ ማፍረሻ እና መዶሻው/መሳሪያ የጢሮስን ቅጥር እና ማማ እንደሚያፈርስ ተደርጎ ቢነገርም፣ የናቡከደነጾር ወታደሮች ቅጥሮችንና ማማዎችን ለማፍረስ ይጠቀሙባቸው ነበር፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ግድግዳ ማፍረሻ" በሰራዊት ውስጥ የሚገኙ ብዙ ወንዶች ቅጥሮችን ወይም በሮችን ሰብረው ወደ ውስጥ ለመግባት የሚይዟቸው ትላልቅ እንጨቶች ወይም ግንዶች ናቸው፡፡
ከብረት የተሰራ ማማዎችን ለማፍረስ የሚያገለግል መሳሪያ/መዶሻ
እዚህ ስፍራ ያህዌ የናቡደነጾር ሰራዊት ወደ ጢሮስ ከተማ የሚገባበትን ሁኔታ የገለጸው በተነጻጻሪ ዘይቤ ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ቅጥሮቿን ካፈረሱ በኋላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል" በዚህ ሀረግ "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው በናቡከደነጾር ሰራዊት ውስጥ የሚገኙ ወታደሮችን ነው፡፡ "የእናንተ" እና "እናንተ" የሚለው የሚያመለክተው የጢሮስ ከተማን ነው፡፡
"ሃብታችሁን ይዘርፋሉ" እና "እና ሸቀጣሸቀጣችሁን ይቀማሉ" የሚሉት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የተደጋገሙት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ውድ እና ምቾት የሚሰጥ
ይህ የሚያመለክተው ቅጥሮች እና ቤቶች ከፈራረሱ በኋላ የሚቀረውን ነው
"በባህር"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከእንግዲህ በገናችሁ አይሰማም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤ የሚገልጸው ያህዌ ጢሮስን ከደመሰሰ በኋላ የሚሆነውን ነው፡፡ በሕዝቅኤል 26፡4 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህኛውም ዘይቤ ያህዌ ጢሮስን ካጠፋ በኋላ ውጤቱን ይገልጻል፡፡ በሕዝቅኤል 26፡5 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "መረቦች… ስፍራ አደርጋችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል"
ይህ ጥያቄ አዎንታዊ ምላሽ ይጠብቃል፤ ደግሞም የጢሮስን ውድመት አጉልቶ ያሳያል፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልል ሊተረጎም ይችላል፡፡"ደሴቲቱ በመሃላችሁ… ትንቀጠቀጣለች፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ደሴቶቹ" የሚለው የሚወክለው በደሴቶቹ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡"በደሴቶቹ የሚኖሩ ሰዎች በፍርሃት አይንቀጠቀጡምን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የባህሩ ዳርቻዎች ልዑላን"
ይህ ዘይቤ ልዑላኑ ፍርሃትን ልብሳቸው ያደረጉት ይመስል በፍርሃት መንቀጥቀጣቸውን ይገልጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በእናንተ ላይ ከደረሰው ክፉ ነገር የተነሳ መናገር ይሳናቸዋል"
"ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል"
በእነዚህ ሀረጎች፣ "እነርሱ" የሚለው የሚያመለክተው "የባህሩን ዳርቻ ልዑላን" ሲሆን በቀደመው ሀረግ ደግሞም "እናንተ" የሚለው ጢሮስን ያመለክታል፡፡
"መዘመር"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በመርከበኞች የተያዛችሁትን - እናንተን ¬እንዴት ጠላቶቻችሁ እንዳጠፏችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሽብር" የሚለው ረቂቅ ስም "መሸበር" በሚለው ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በዚሪያቸው ያሉ ሰዎች ሁሉ እንዲሸበሩ አደረጉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ዐረፍተ ነገሮች በትረጉም ተመሳሳይ ናቸው፤ ደግሞም በጢሮስ ጥፋት በዙሪያ ያሉ ሰዎች የሚያሳዩትን ምላሽ ያጎላሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የባህር ዳርቻ" የሚለው የሚወክለው በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ "የባህሩ ዳርቻ ነዋሪዎች ተናወጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የጢሮስ ጥፋት እንደ ሰው ሞት ሆኖ ተገልጽዋል፡፡ " እናንተ ጠፍታችኋል" ወይም "ከእንግዲህ በህይወት አትቀጥሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል"
እዚህ ስፍራ "አንቺ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የጢሮስ ከተማን ነው፡፡ በተጻፈበት ቋንቋ "አንቺ" የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ሴቴ ጾታን ያመለክታል፡፡
እዚህ ስፍራ ጢሮስ ከሌሎች ሰው ከማይኖርባቸው ከተሞች ጋር ተነጻጽራለች፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጥልቆቹ" ማለት የባህር ጥልቅ ውሃ ማለት ነው፡፡ "ጥልቅ ውሃ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በጢሮስ ላይ የሚያደርሰው ወደ መቃብር ከወረዱ ሰዎች ጋር እና ከፈራረሱ ከተሞች ጋር ተነጻጽሯል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ከመቃብር ጋር ይነጻጸራል፡፡ ምክንያቱም መቃብር ወደ ሙታን ዓለም መግቢ ተደርጎ ይታሰብ ነበር፣ እንደዚሁም ደግሞ ጉድጓድ ያንን ዓለም ይወክላል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚወክለው የከተማይቱን የቀደመ መልክ መታደስ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥፋት" የሚለው ረቂቅ ስም "አሳዛኝ" በሚለው ቅጽል ወይም "ደመሰሰ" በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ፍጻሜሽን አሳዛኝ አደርገዋለሁ" ወይም "እኔ አንቺን እደመስሳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች ይፈልጉሻል ነገር ግን ፈጽሞውኑ ዳግም ሊያዩሽ/ሊያገኙሽ አይችሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የነገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጥ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ተናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"እንጉርጉሮ" የሚለው ይህ ረቂቅ ስም "ለቅሶ" በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አልቃሽ መሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጢሮስ" የሚለው ቃል በጢሮስ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ይወክላል፡፡ "ለጢሮስ ሰዎች አንዲህ በላቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በባህሩ በሮች ለሚኖሩ" ወይም "በባህሩ መግቢያ ለሚኖሩ"
እዚህ ስፍራ "ጢሮስ" የሚለው ቃል በጢሮስ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ይወክላል፡፡ "የጢሮስ ሰዎች፣ እንዲህ ብላችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ውበት" የሚለው ረቂቅ ስም "ውብ" በሚለው ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እኔ ፍጹም ውብ ነኝ" ወይም "ሙሉ ለሙሉ/እንከን የለሽ ውብ ነኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል"
በእነዚህ ሀረጋት "የአንቺ" እና "አንቺ" የሚሉት የሚያመለክቱት ጢሮስን ነው፡፡
የጢሮስ ከተማ እዚህ ስፍራ እና በተከታዮቹ ጥቅሶች የተገለጸችው ውብ መርከብ ተደርጋ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ድንበሮችሽ"
"የባህር መሃል"
ረጅም፣ ጠፍጣፋ እንጨት፣ ወፍራን ሳንቃ
የመርከብ ሸራ የሚይዙ በመርከብላ ላይ የሚገኙ ብዙ ሰዎች
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ የጢሮስ ከተማ ውብ መርከብ እንደሆነች ተደርጎ መብራራቱ ቀጥሏል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ሀረጋት "እነርሱ" የሚለው የሚያመለክተው ጢሮስን የሚገነቡትን ነው፡፡ "የአንቺ" የሚለው ጢሮስን ያመለክታል፡፡
ሰዎች ጀልባ ለመቅዘፍ የሚገለገሉበት ረጅም የሆነ በአንድ ጫፉ ጠፍጣፋነት ያለው እንጨት፡፡
ሰዎች ሊራመዱበት የሚችሉት የጀልባዋ ክፍል
"ይሸፍኗቸዋል"
ነጭ፣ ውብ፣ እና ጠንካራ ከእንስሳ ጥርስ የተሰራ ነገር
ረጅም የሆነ ነፋስ መርከቧን እንዲያንቀሳቅስ የሚያደርግ ሸራ
የመርከቦች ሸራ ከጢሮስ አርማ ወይም ባንዲራ ጋር ተነጻጸሯል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመለከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ የጢሮስ ከተማ ውብ መርከብ እንደሆነች ተደርጎ መብራራቱ ቀጥሏል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንቺ" እና "የአንቺ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ጢሮስን ነው፡፡
ይህ ስም የሲዶና አነስተኛ የባርህ ዳርቻ ስያሜ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"የጢሮስ አዋቂዎች"
የመርከብ መሪ መርከቢቱ ወደምትሄድበት ስፍራ እየተቆጣጠረ የሚነዳ ሰው ነው
ይህ የሶሪያ ባህር ዳርቻ የሆነች ከተማ ስያሜ ነው፡፡ ሌሎች ቅጂዎች ጌባል ብለው ይጠሯታል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ እና የቅጂ ልዩነቶች የሚሉትን ይመልከቱ)
"ስንጥቅሽን ጠገኑ" ወይም "ሽንቁርሽን ጠገኑ"
መርከበኛ በመርከብ ላይ ከሚሰሩ ሰዎች አንደኛው ነው
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"አንቺ" እና "የአንቺ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ጢሮስን ነው፡፡
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በአንቺ ጦር የሚዋጉ ወንዶች" ወይም "ጦረኞችሽ/ሰራዊትሽ ሆነው የሚያገለግሉ"
"ድምቀት" የሚለው ረቂቅ ስም "መድመቅ" በሚለው ቅጽል ተተክቶ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እንደምን ድምቀት/ሞገስ ነበረሽ" ወይም "ምንኛ ግርማ ነበረሽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ውበት" የሚለው ረቂቅ ስም "ውብ" በሚለው ቅጽል ተተክቶ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ውበትሽን ደመደሙ" ወይም "ፍጹም ውብ አደረጉሽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ሀረጋት ውስጥ "የአንቺ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጢሮስን ነው፡፡
በዚያን ወቅት ያገለግሉ የነበሩ ብረታ ብረቶች ናቸው
"ለገበያ/ሽያጭ የምታቀርቢያቸው ነገሮች"
ይህ የባህር ዳርቻ የሆነ ስፍራ ነው ዴዳን ተብሎም ይታወቃል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በሸቀጣሸቀጥሽ ይነግዱ/ይለዋወጡ ነበር"
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ሀረጋት ውስጥ "የአንቺ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጢሮስን ነው፡፡
እነዚህ የቦታ ስሞች ነበሩ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ወንድ ፈረስ
እዚህ ስፍራ ነገሮች በእጅ ላይ መሆን የሚለው ምናልባትም እነዚያን ነገሮችን መያዝን በዘይቤ የሚገልጽ ወይም የእነዚያ ነገሮች ባለቤት መሆንን ሊያመለክት ይችላል፡፡ "ለእነርሱ ልትሸጭላቸው የምትችያቸው ነገሮች ባለቤት ነበርሽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የአንዳንድ እንስሳትን ረጅም ጥርስ ያመለክታል
ጥቁር ቡናማ በጣም ከባድ እና ጠንካራ የሆነ እንጨት
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"አንቺ" እና "የአንቺ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ጢሮስን ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "አራም" የሚለው የሚያመለክተው የአራም ሰዎችን ነው፡፡ "የአራም ሰዎች ነጋዴዎች ነበሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በንግድ የተሰማራ"
እጅግ ውድ የሆነ የከበረ አረንጓዴ ድንጋይ ነው
እዚህ ስፍራ ሀምራዊ ጨርቅ ወይም ሱፍ ክር የሚያመለክተው የዕቃውን ቀለም ነው፡፡ "ሀምራዊ ጨርቅ" ወይም "ሀምራዊ ክር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
ነጭ እና ጠንካራ የሆነ በባህር ውስጥ ከሚገኙ ፍጥረቶች የሚገኝ ውብ ዶቃ
ቀይ እንቁ፣ ውድ ዋጋ ያለው እጅግ ውድ ድንጋይ
እዚህ ስፍራ "ይሁዳ እና የእስራኤል ምድር" የሚሉት የሚያመለክቱት የእነዚያን ስፍራዎች ሰዎች ነው፡፡ "የይሁዳ እና የእስራኤል ሰዎች ከአንቺ ጋር ይገበያዩ/ይነግዱ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ነበሩ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጣፋጭ/ኬክ" ተብሎ የተተረጎመው የዕብራይስጡ ቃል ትርጉም በእርግጠኝነት አይታወቅም፡፡ ሌሎች ትርጉሞች ሌላ አይነት ምግብ አድርገው ሊተረጉሙት ይችላሉ፡፡
ጣፋጭ ማዕዛ ያለው ከዛፍ የሚገኝ ሙጫ
"ብዙ ሀብት" ወይም "ታላቅ ንብረት"
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"አንቺ" እና "የአንቺ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ጢሮስን ነው፡፡
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለዳን እና ያዋን ነዋሪዎች ሜቶናሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ነው፡፡ "የዳን እና ያዋን ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በመዶሻ ቅርጽ ሊይዝ የሚችል የብረት አይነት
ከዛፍ ቅርፊት የሚገኝ የቅመም አይነት፡፡ "ብርጉድ" የዚህ አይነቱ ቅመም ሌላ ስም ነው፡፡ (በእርግጠኝነት የማይታወቁትን ነገሮች መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
እንደ ሽቶ የሚያገለግል እና ሰዎች ለመድሀኒትነት የሚጠቀሙበት የሳር አይነት
ይህ ለድን ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ነው፡፡ "የድዳን ሰዎች … ነበሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የኮርቻ ምንጣፍ በፈረስ ወይም ከኮርቻ ስር የሚደረግ ለመቀመጫነት የሚውል ቁራጭ ጨርቅ ነው፡፡
ለአረብ ሰዎች የሚውል ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ ነው፡፡ "የአረብ አገር ሰዎች" ወይም "አረቦች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"አንቺ" እና "የአንቺ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ጢሮስን ነው፡፡
እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ውድ ዋጋ ያላቸው ድንጋዮች"
ይህ ከእነዚህ ስፍራዎች የሆኑ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ የካራን፣ ካኔ እና የዔደን ሰዎች፤ ከሳባ፣ አሦር እና ኪልማድ ሰዎች ጋር በመሆን አብረውሽ ይነግዱ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"አንቺ" እና "የአንቺ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ጢሮስን ነው፡፡
"እነርሱ ከአንቺ ጋር ይነግዳሉ"
"ብዙ ቀላም ያላቸው እና ጌጠኛ ሀምራዊ ልብሶች"
"ከፍተኛ ጥራት ያላቸው ባለ ብዙ ህብር ካባዎች"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የጢሮስ መርከቦች ነጋዴዎችሽን ያጓጉዙ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
የጢሮስ ብልጽግና የተገለጸው በጭነት እንደተሞላች መርከብ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በባህር መሃል፡፡" ይህ በሕዝቅኤል 27፡4 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"አንቺ" እና "የአንቺ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ጢሮስን ነው፡፡
የጢሮስ ከተማ እዚህ ስፍራ እና በተከታዮቹ ቁጥሮች ውስጥ የተገለጸችው እንደ ፈራረሰች መርከብ ተደርጋ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንቺን የሚያስጨንቁሽ ሰዎች"
"ታላቅ ውሃ"
"ከምስራቅ የሚነፍስ ጠንካራ ነፋስ"
"የባህር ልብ" ወይም "በባህሩ መሃል፡፡" ይህ በሕዝቅኤል 27፡4 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ጀልባ የሚቀዝፉ ሰዎች/ መርከብ የሚነዱ ወንዶች
በቡድን የሚሰሩ ሰራተኞች
"የባህር ልብ" ወይም "በባህሩ መሃል፡፡" ይህ በሕዝቅኤል 27፡4 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
x
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ የጢሮስ ከተማ የተሰበረች መርከብ ሆና መገለጽዋ ቀጥሏል፡፡
"አንቺ" እና "የአንቺ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ጢሮስን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "በባህሩ የሚገኙ ከተሞች" የሚለው የሚወክለው በእነዚያ ከተሞች የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ "በባህሩ በሚገኙ ከተሞች የሚኖሩ ሰዎች ይንቀጠቀጣሉ/በጭንቀት ይርዳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አስጨናቂዎች ሁሉ"
"በከፍተኛ ሀዘን ያለቅሳሉ"
እነዚህ የሀዘን እና በምሬት የማልቀስ መገለጫዎች ናቸው፡፡ (ትምዕርታዊ/ ምልክታዊ ድርጊቶች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ የጢሮስ ከተማ የተሰበረች መርከብ ሆና መገለጽዋ ቀጥሏል፡፡(ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ቁጥር "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው በቁጥር 28 እና 29 ላይ የተጠቀሱትን ሰዎች ነው፡፡ "አንቺ" እና "የአንቺ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ጢሮስን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሀዘን እን ልቅሶ መገለጫዎች ናቸው፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
በራስ ላይ ምንም ፀጉር ያለማስቀረት
"ሰቆቃ" የሚለው ረቂቅ ስም "አለቀሱ" በሚል ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ጮኸው ያለቅሳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"በቀብር ላይ የሚከናወን የለቅሶ ግጥም"
ይህ ጥያቄ አሉታዊ ምላሽ ሲጠብቅ፣ ለጢሮስ ከሌሎች ከተሞች ሁሉ የተለየ ትኩረት ይሰጣል፡፡ ጥያቄው በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የትኛውም ሌላ አሁን ከተማ በባህሩ መሃል ዝምታ ውስጥ እንደገባችው እንደ ጢሮስ አይደለም፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡"አሁን ጠላቶቿ ጸጥ ያሰኟት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ ጢሮስ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ የጢሮስ ከተማ የተሰበረች መርከብ ሆና መገለጽዋ ቀጥሏል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች "አንቺ" እና "የአንቺ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ጢሮስን ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ባህሩ፣ ጥልቁ ውሃ በከደነሽ ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"መንኮታኮት" ወደ ቁርጥራጭነት መሰባበር ነው፡፡
በቡድን የሚሰሩ ሰራተኞች
"በአንቺ ላይ በደረሰው ደንግጠውና በፍርሃት ተውጠው ነበር"
"ፍርሃት" የሚለው ረቂቅ ስም "በፍርሃት" በሚለው ተውሳከ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ንጉሦቻቸው በፍርሃት ተንቀጠቀጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ፊት/ገጽ" የሚለው የሚወክለው የአንደን ሰው ሁለንትና ነው፡፡ "ይንቀጠቀጡ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ማፏጨት በጥርስ መሃል የፉጨት ድምጽ ማሰማት ነው፡፡ በስጋት፣ በሃዘን ወይም በአድናቆት ጊዜ ሊሰማ ይችላል፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"ፍርሃት" የሚለው ረቂቅ ስም "አሰቃቂ" በሚለው ቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አሰቃቂ/አስፈሪ ሆንሽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የነገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጥ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ተናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚወክለው የጢሮስን ገዢ ፈቃድ ወይም ሀሳብ ነው፡፡ "አንተ ትዕቢተኛ ነህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በስህተት ስላ ራስ ጠቃሚነት አለአግባብ ከፍ አድርጎ ማሰብ፡፡
"በአማልዕክት ዙፋን እቀመጣለሁ፡፡" እዚህ ስፍራ በአማልዕክት ወንበር መቀመጥ የሚለው የሚወክለው፤ ራሱን ከአማልዕክት አንዱ አድርጎ በመቁጠር በተመሳሳይ ከፍ ባለ ስፍራ እቀመጣለሁ ማለቱን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በባህሮች መሃል፡፡" ይህ በሕዝቅኤል 27፡4 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚወክለው አዕምሮን ወይም ሃሳብን ነው፡፡ አምላክ ራሱን ከሰዎች የተሸለ አድርጎ ያስባል፡፡ "የአምላክ አዕምሮ አለኝ ብለህ ታስባለህ" ወይም "ራስህን ከሌሎች ሰዎች የተሻለ አድርገህ ለማሰብ ፈቅደሃል" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የጢሮስ ገዢ ምን ያህል ብልህ እንደሆነ እንደሚያስብ ራሱን ከነቢዩ ዳንኤል ጋር አነጻጽሯል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በሕዝቅኤል፣ ለጢሮስ ገዢ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ቁጥሮች "አንተ" እና "የአንተ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት የጢሮስን ገዢ ነው፡፡
"ጥበብ" እና "ችሎታ" የሚሉት ረቂቅ ስሞች "ጠቢብ" እና "አዋቂ/ክህሎት ያለው" የሚሉ ቅጽሎችን በመጠቀም መተርጎም ይቻላል፡፡ "በራስህ ጥበብና ችሎታ ባለጸጋ ሆነሃ" ወይም "ጠቢብ እና አዋቂ በመሆን ባለጸጋ ሆነሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ገላጭ ተውላጠ ስሞች እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"ወርቅና ብር ሰብስበሃል"
ውድ የሆኑ ነገሮች የሚቀመጡበት አስተማማኝ ስፍራ
"ጥበብ" እና "ሀብት" የሚሉትን ረቂቅ ስሞች "ጠቢብ" እና "ሃብታም" የሚሉ ቅጽሎችን በመጠቀም መተርጎም ይቻላል፡፡ "በጣም ጠቢብ በመሆን እና በንግድህ ሀብትህ እየጨመረ ሄዷል፤ በሀብትህ ብዘትም ምክንያት ልብህ ይበልጥ ታብይዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚወክለው የጢሮስን ገዢ ፈቃድ ወይም ሃሳብ ነው፡፡ "አንተ ትዕቢተኛ ነህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በሕዝቅኤል፣ ለጢሮስ ገዢ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ቁጥሮች "አንተ" እና "የአንተ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት የጢሮስን ገዢ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚወክለው አዕምሮን ወይም ሃሳብን ነው፡፡ ስለ ራሱ ከሰዎች እንደሚሻል እና አምላክ ነኝ ስለሚል ሰው፡፡ በሕዝቅኤል 28፡2 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ቁጥር እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ውበት" እና "ጥበብ" የሚሉት ረቂቅ ስሞች "ውብ" በሚል ቅጽል እና "በጥበብ" የሚል ተውሳከ ግስ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል፡፡ "አንተ በጥበብህ የፈጸምካቸው ውብ ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ድምቀት/ክብር" የሚለው ረቂቅ ስም "ደማቅ" የሚለውን ቅጽል በመጠቀም ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ክብርህ ምንኛ ተዋረደ" ወይም "ግርማህ ምንኛ ረከሰ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በሕዝቅኤል፣ ለጢሮስ ገዢ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"እነርሱ" የሚለው ቃል የባዕዳንን ሰራዊት ያመለክታል፡፡ በእነዚህ ቁጥሮች "አንተ" እና "የአንተ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት የጢሮስን ገዢ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ጉድጓድ" የሚያመለክተው ወቃብርን ወይም ወደ ሲኦል መውረድን ነው፡፡ "ወደ መቃብር መውረድ"በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በባህሮች መሃል"
ይህ ጥያቄ፣ አምላክ ነኝ የሚል በሰው የሚጠፋ መሆኑን የሚያጎላው ይህ ምጸት አሉታዊ ምላሽ ይጠብቃል፡፡ ጥያቄው በዐረፍተ ነገር መለክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በገዳይህ ፊት ቆመህ ‘አምላክ ነኝ' አትልም!" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ምጸት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ፊት የሚወክለው ሌላ ሰው በሚገኝበት መገኘትን ነው፡፡ "በ…መገኘት" ወይም "ፊት ለፊት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ በአንድ ሰው እጅ መሆን የሚወክለው/የሚገልጸው በእነርሱ ቁጥጥር ስር መውደቅን ነው፡፡ "በ…ቁጥጥር ስር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የባዕዳን ሰራዊትን ድርጊት የሚገልጽ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ነው፡፡ "በባዕዳን ሰራዊት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"የያህዌ ቃል ዳግም ወደ…መጣ" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ከእግዚአብሔር ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ውሏል፡፡ ይህ ተመሳሳይ ቃል በሕዝቅኤል 18፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ዳግም መልዕክት ሰጠኝ፡፡ እንዲህም አለኝ፣ የሰው ልጅ ሆይ" ወይም "ያህዌ ይህን ሁለተኛ መልዕክት ተናገረኝ፡' የሰው ልጅ ሆይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ዘምር"
"ተምሳሌት" እን "ፍጹምነት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች "ሙሉ ለሙሉ" እና "ፍጹም" የሚሉ ቃላትን በመጠቀም ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "አንተ ሙሉ ለሙሉ ፍጹም ነበርክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ውድ የሆኑ ድንጋዮችን ሁሉ ለብሰህ ነበር"
እነዚህ የተለያየ ቀለም ያላቸው የከበሩ ድንጋዮች ናቸው፡፡ (የማይታወቀውን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ውድ የሆኑትን የከበሩ ድንጋዮች የያዙ ቁርጥራጭ ብረቶች
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተን በፈጠርኩበት ቀን እነዚህን እኔ አዘጋጀኋቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ዝግጁ ማድረግ"
ያህዌ በሕዝቅኤል፣ ለጢሮስ ንጉሥ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ቁጥሮች "አንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የጢሮስን ንጉሥ ነው፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 10፡9 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"የእሳት ድንጋዮች፡፡" ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) በሕዝቅኤል 28፡13 ላይ ለሚገኙት ውብ ቀለም እና ብሩህነት ላላቸው ድንጋዮች የተሰጠ ዘይቤያዊ አነጋር ወይም 2) "በቅዱሱ የእግዚአብሔር ተራራ" ላይ የሚገኙ ሌሎች እሳታማ ድንጋዮች (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተን ከፈጠርኩበት ቀን አንስቶ በውስጥህ ጥፋት እስካገኘሁበት ድረስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በሕዝቅኤል፣ ለጢሮስ ንጉሥ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ቁጥሮች "አንተ" እና "የአንተ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት የጢሮስን ንጉሥ ነው፡፡
"ብዙ የንግድ ዕቃ"
ያህዌ ስለ ጢሮስ ንጉሥ በጥቃት እንደ ተሞላ እቃ መያዣ አድርጎ ይናገራል፡፡ ንጉሡ ለራሱ እና ለህዝቡ ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ነው፡፡"ጥቃት" የሚለው ረቂቅ ስም "አጥቂ" የሚለውን ቅጽል በመጠቀም ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንተ እና የአንተ ህዝብ ሙሉ ለሙሉ አጥቂዎች ነበራችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ዘይቤያዊ አነጋገር እና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እንደዚሁም ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"ኪሩብን የሚጠብቅ"
"የእሳት ድንጋይ፡፡" ይህ በሕዝቅኤል 28፡14 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) 1) በሕዝቅኤል 28፡13 ላይ ለሚገኙት ውብ ቀለም እና ብሩህነት ላላቸው ድንጋዮች የተሰጠ ዘይቤያዊ አነጋር ወይም 2) "በቅዱሱ የእግዚአብሔር ተራራ" ላይ የሚገኙ ሌሎች እሳታማ ድንጋዮች (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚወክለው በሃሳቡ ላይ ትኩረት በማድረግ የሰውን ሁለንተና ነው፡፡ "አንተ ትዕቢተኛ ነበርክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
በስህተት ራስን ከአግባብ ውጭ ጠቃሚ አድርጎ መቁጠር፡፡
"ውበት"፣ "ጥበብ" እና "ድምቀት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች "ውብ"፣ "ብልህ" እና "ደማቅ" በሚሉ ቅጽሎች ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "ውብ ስለነበርክ ልብህ ታበየ፤ ድምቀት ስለነበረህ በመኩራራትህ ጥበብ የሌለህ ሆንክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"በንጉሦች ፊት ለፊት"
"ለዚህም እነርሱ አንተን ይመለከቱ ይሆናል"
ያህዌ በሕዝቅኤል፣ ለጢሮስ ንጉሥ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ቁጥሮች "አንተ" እና "የአንተ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት የጢሮስን ንጉሥ ነው፡፡
"አንተን ይበላሃል፡፡" እዚህ ስፍራ እሳቱ የተገለጸው እርሱን ጨርሶ እንደሚበላው ተደርጎ ነው፡፡ "አቃጥሎ ይጨርስሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም አመድ ብቻ እስኪቀር ድረስ መቃጠል ማለት ነው፡፡ "አመድ ያደርግሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መናወጥ ወይም በፍርሃት መንቀጥቀጥ
ይህ በሕዝቅኤል 27፡36 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የነገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጥ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ተናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ሲዶን ሩቅ ነበረች፣ ስለዚህም ሕዝቅኤል ሊመለከታት አይችልም ነበር፣ ነገር ግን ወደዚያ አቅጣጫ ማየት በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን የመጉዳት ምልክት ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል፡፡ በሕዝቅኤል 6፡2 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሃሳብ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ወደ ሲዶን ፊትን አዙረህ ተመልከት" ወይም "በዚያ የሚኖሩ ሰዎች ጥፋት ይደርስባቸው ዘንድ ወደ ሲዶን ተመልከት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሊደርሱ ስላሉት መጥፎ ነገሮች ትንቢት ተናገር" ይህ በሕዝቅኤል 4፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ተመልከት!" ወይም "አድምጥ!" ወይም "ቀጥሎ ለምነግርህ ትኩረት ስጥ!"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በመሃላችሁ ክብሬን እገልጻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ሲናገር ሰዎች እርሱ ያህዌ እንደሆነ ያውቃሉ፤ ሰዎች እርሱ ብቻ ሉዓላዊ/የመጨረሻው ከፍተኛ ስልጣን እና ሃይል ያለው መሆኑን እንደሚያውቁ እያመለከተ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እኔ ብቸኛው እውነተኛ አምላክ፣ ያህዌ እንደሆንኩ እወቁ" ወይም "እኔ፣ ያህዌ ሉዓላዊ ሀይል እና ስልጣን እንዳለኝ እወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ፍትህ" የሚለው ረቂቅ ስም "ፈረደ" የሚለውን ግስ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል፡፡ "እኔ በምፍርድባችሁ ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ ቅዱስ መሆኔን ለማሳየት በአንተ እጠቀምብሃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል፣ ስለ ሲዶን መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በእነዚህ ቁጥሮች "አንቺ" እና "የአንቺ" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ሲዶንን ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ደም" የሚለው የሚያመለክተው የሲዶንን ሰዎች ደም እና ጠላቶቻቸው የሚገድሏቸውን ሰዎች ደም ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የታረዱ" የሚለው ጠላቶቻቸው የሚገድሏቸው የሲዶን ሰዎች ማለት ነው፡፡ "የታረዱት ሰዎች ይወድቃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የጠላትን ሰራዊት ስለ ማጥቃት የሚውል ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "የጠላት ሰራዊት ሲያጠቃችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እሾህ እና አሜኬላ የሚወክለው ስቃይና መከራ የሚያስከትሉ ነገሮችን ነው፡፡ "በእስራኤል ቤት ዙሪያ በሁሉም ስፍራ የሚገኙ ሰዎች እንደ እሾክ ይሆኑባቸዋል፣ እንደ እሾህ ይወጓቸዋል ደግሞም ያዋርዷቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ የእስራኤል ትውልጆች ያመለክታል፡፡ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እስራኤላውያን" ወይም "የእስራኤል ህዝብ ወገን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ የእስራኤል ትውልጆች ያመለክታል፡፡ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እስራኤላውያን" ወይም "የእስራኤል ህዝብ ወገን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ እነርሱን ከበተንኩበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"በዚህ አይነት መንገድ አገራት እንደሚመለከቱት"
እዚህ ስፍራ "ያዕቆብ" የሚወክለው የያዕቆብን ትውልድ ነው፡፡ "የባሪያዬ የያዕቆብ ትውልጆች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በምድሪቱ"
"ፍርድ" የሚለው ረቂቅ ስም "ፈረደ" የሚለውን ግስ በመጠቀም ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በሁሉም ላይ በምፈርድበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዮአኪን በስደት ላይ የነበረበት አስረኛው አመት መሆኑ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ንጉሥ ዮአኪን በስዳት ላይ በነበረበት በአስረኛው አመት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተከታታይ ቁጥሮች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"በአስረኛው ወር በአስራ ሁለተኛው ቀን፡፡" ይህ በዕብራውያን የወራት አቆጣጠር አስረኛው ወር ነው፡፡ አስራ ሁለተኛው ቀን በምዕራባዊያኑ አቆጣጠር ወደ ጥር መጀመሪያ አካባቢ ነው፡፡ (የዕብራዊያን ወራት እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የነገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጥ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ተናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ ፈርኦንን እና ህዝቡን ለመቅጣት ወደ ፈርኦን እንዲመለከት በምልክትነት የተሰጠ ትዕዛዝ ነው፡፡ ፈርኦን የሚገኘው በርቀት ነበር፣ ሕዝቅኤል ሊመለከተው አይችልም ነበር፡፡ ነገር ግን እርሱ ወዳለበት መመልከቱ ፈርኦንን እና ህዝቡን ለመቅጣት እንደ ምልክት ተደርጎ ይወሰድ ነበር፡፡ በሕዝቅኤል 6፡2 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሃሳብ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ወደ ፈርኦን አቅጣጫ ዞረህ ተመልከቱ" ወይም "እርሱ እና ህዝቡ ይቀጡ ዘንድ ፈርኦን ወደሚገኝበት አቅጣጫ ተመልከት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"በእርሱ እና በግብጽ በሚገኙ ላይ ሁሉ ስለሚደርሱ አስጨናቂ ነገሮች ተናገር"
"በውሃ ውስጥ የሚኖር ትልቅ ፍጡር፡፡" ያህዌ ፈርኦንን በውሃ ውስጥ የሚኖር ትልቅ አውሬ ብሎ ይጠራዋል፡፡ አውሬው ምናልባት አዞ ሊሆን ይችላል፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ አገላለጽ/ቋንቋ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል፣ ስለ ፈርኦን መልዕክት መስጠቱን፤ ፈርኦን በውሃ ውስጥ እንደሚኖር አውሬ መሆኑን እና የግብጽ ሰዎች አሳ መሆናቸውን መናገሩን ቀጥሏል፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ አገላለጽ/ቋንቋ የሚለውን ይመልከቱ)
ስል እና ቆልመም ያለ ቁራጭ ብረት፣ ወይም ሰዎች አሳ እና በውሃ ውስጥ የሚኖሩ ሌሎች እንስሳትን የሚያጠምዱበት እንጨት
በአሳ፣ አዞ፣ እና ሌሎች እንስሳት ላይ የሚገኝ ጠንካራ ቁርጥራጭ ቆዳ
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ ይህ በሜዳ/በዱር የሚሞቱ መሆኑን ያሳያል፡፡ "ማንም በድናችሁን አንስቶ ወይም ሰብስቦ አይቀብርም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል፣ ስለ ፈርኦን መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል
ያህዌ ይህንን ሲናገር ሰዎች እርሱ ያህዌ እንደሆነ ያውቃሉ፤ ሰዎች እርሱ ብቻ ሉዓላዊ/የመጨረሻው ከፍተኛ ስልጣን እና ሃይል ያለው መሆኑን እንደሚያውቁ እያመለከተ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እኔ ብቸኛው እውነተኛ አምላክ፣ ያህዌ እንደሆንኩ እወቁ" ወይም "እኔ፣ ያህዌ ሉዓላዊ ሀይል እና ስልጣን እንዳለኝ እወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ" የሚለው ቃል የግብጽን ነዋሪዎች ያመለክታል፡፡ የሸምበቆ አገዳ አስተማማኝ አይደለም ምክንያቱም በቀላሉ ተሰባሪ ነው፡፡ ያህዌ እነርሱን እንደ ሸምበቆ አገዳ የሚገልጻቸው፣ ግብጻውያን በጦርነት ወቅት እነርሱን እንዲረዱ ስለጠየቋቸው እና ግብጻውያን ስላልረዷቸው ነው፡፡ "እነርሱ እንደ ሸምበቆ አገዳ ሊታመኑባቸው የማይቻል ነበሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በውሃ አጠገብ የሚበቅል እና ረጅም ሳር የመሰለ ተክል ነው
ረጅም በትር የሚመስል የቄጤማው ክፍል ነው፡፡ ሰዎች እንደ በትር ሊጠቀሙባቸው ሲችሉ ነገር ግን እንደ እንጨት በትር ቄጤማ ጠንካራ ባለመሆኑ በቶሎ ተሰባሪ ነው፡፡
እግዚአብሔር እስራኤላውያንን በግብጻውያን ላይ መታመናቸው ተሰባሪ የሸምበቆ ምርኩዝ እንደመደገፍ አድርጎ ይናገራል፡፡ "እነርሱ በአንተ ሲታመኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ" የሚለው ቃል እስራኤላውያንን ሲይመለክት "አንተ" የሚለው ፈርኦንን ወይም ፈርኦንን እና ግብጽን ያመለክታል፡፡
ግብጽ እስራኤላውያንን ስላልረዳች፣ እስራኤላውያን ጠላቶቻቸውን ባቢሎናውያንን መቋቋም አልቻሉም፡፡ እግዚአብሔር ራሳቸውን መከላከል አለመቻላቸውን የገለጸው እግራቸው መጽናት እንዳልቻለ አድርጎ ነው፡፡ "እግራቸው መጽናት እንዳልቻለ ሰው አደረግሃቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል፣ ስለ ፈርኦን መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል
"ተመልከት!" ወይም "አድምጥ!" ይህ ቃል ቀጥሎ ለሚነገረው ትኩረት ይሰጣል፡፡ ይህ ጌታ ለፈርኦን ያለው መልዕክት ነው፡፡ "ቀጥሎ ለምነግርህ ትኩረት ስጥ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" ለጦርነት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት ሲሆን/፣ "በአንተ ላይ ሰይፍ አመጣለሁ" የሚለው የጠላት ሰራዊት ግብጽን ለመውጋት ለመምጣቱ ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ "ጠላቶችህ አንተን ለመውጋት እንዲመጡ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ" የሚለው ቃል ግብጽን ያመለክታል፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰውንና አራዊትን እቆርጣለሁ" የሚለው ሰዎችንና እንስሳትን ለማጥፋት የዋለ ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ እግዚአብሔር የጠላት ሰራዊት ይህንን እንዲያደርግ በማድረግ ይፈጽመዋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ" የሚለው ቃል ፈርኦንን ያመለክታል፡፡ እግዚአብሔር ፈርኦንን በወንዝ ውስጥ እንደሚኖር አውሬ ይገልጸዋል፡፡
"ግብጽን ለጥፋት እና ውድመት ሀይል እሰጣለሁ" ሰው የማይኖርበት እና የጠፋ የሚሉት የተገለጹት በግብጽ ላይ ሀይል እንዳላቸው ሰዎች ተደርገው ነው፡፡ "ግብጽ ሰው የማይኖርባት እና የጠፋች እንድትሆን አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አንተ" ፈርኦንን ሲያመለክት የሚገዛትን ግብጽንም ይወክላል፡፡ "አገርህ የጠፋ ምድር ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መላውን ግብጽ ያመለክታል፡፡ እነዚህ ስፍራዎች የት እንደሆኑ ይበልጥ በግልጽ ሊጻፉ ይችላል፡፡ "በሰሜን ከሚግዶል በደቡብ እስከ ሲና ደግሞም ሩቅ በስተ ደቡብ እስከ ኩሽ ድንበር ድረስ በመላው ግብጽ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጽንፍ/ከዳር እስከ ዳር እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በግብጽ በስተሰሜን ዳርቻ የሚገኝ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በደቡባዊ ግብጽ የሚገኝ ከተማ ስም ነው፡፡ አሁን አስዋን ተብላ ትጠራለች፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የኩሽ ድንበሮች በሲና በስተ ደቡብ ነበሩ፡፡ አንዳንድ ቅጂዎች በዘመናችን ከግብጽ በስተደቡብ የሚገኙትን አገራት በመጠቀም ሱዳን ወይም ኢትዮጵያ ይላሉ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል፣ ስለ ፈርኦን መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል
እዚህ ስፍራ "የሰው እግር" የሚለው የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ "ማንም ሰው በግብጽ ምድር በኩል አያልፍም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"ባድማ/ሰው የማይኖርበት/" የሚለው "ጠፍ/ባድማ" በሚለው ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የግብጽን ምድር ባድማ አደርጋታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ግብጽ" የምትወክለው የግብጽን ህዝብመ ሲሆን፣ "መበተን" የሚገልጸው የእነርሱን ወደ ሌላ ስፍራ መሄድ ነው፡፡ "ግብጻውያንን በአገራት መሃል እበትናቸዋለሁ" ወይም "የግብጽ ሰዎች ወደ ሌሎች አገራት ሄደው እንዲኖሩ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል፣ ስለ ፈርኦን መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል
እዚህ ስፍራ "ግብጽ" ለግብጽ ህዝብ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን፣ "መሰብሰብ" የሚለው ደግሞ ወደ ግብጽ ለመመለሳቸው ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "የግብጽን ህዝብ ወደ ግብጽ እንዲመለስ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ እነርሱን ከበተንኩበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የግብጽ አድል ፈንታ" የሚለው ሀረግ ወደ ሌሎች አገራት ለተወሰደው የግብጽ ህዝብ ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ "የግብጽን ህዝብ ወደ ነበረበት እመልሳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጳትሮስ በኩሽ ምድር እና በደለሉ መሃል የሚገኘው የግብጽ ደቡባዊ ክፍል ነው፡፡ ይህ የላይኛው ግብጽ ተብሎም ይጠራል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዝቅተኛ" የሚለው የሚወክለው የማይጠቅም የሚለውን ነው፡፡ "ታናሽ መንግስት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል፣ ስለ ፈርኦን መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል
እዚህ ስፍራ "አናሳ" የሚለው የሚወክለው ከሁሉም ዝቅ ያለ ዋጋ ስፍራ የያዘ መሆኑን ነው፡፡ "ከመንግሥታት ዝቅተኛው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መነሳት" የሚለው የሚወክለው ጠቃሚ መሆንን ነው፡፡ "ከእንግዲህ ወዲያ ዳግም በመንግስታት መሃል ጠቃሚ አይሆንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ ትንሽ አደርጋቸዋለሁ፡፡" እዚህ ስፍራ "እነርሱን አጠፋለሁ" የሚለው የሚወክለው ግብጽን ደካማ እና ጥቅም የሌላት ማድረግን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ኩራት" የሚለው ረቂቅ ስም "መታመኛ" ወይም "መደገፊያ" በሚል ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የእስራኤል ቤት ከእንግዲህ በግብጻውያን አይታመንም/አይደገፍም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የሚወክለው የእስራኤልን ሰዎች ነው፡፡ "የእስራኤልን ሰዎች" ወይም "የእስራኤል ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ግብጽ እንዴት ማስታወሻ እንደምትሆን በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማስታወሻ" እና "ኃጢአት/በደል" የሚሉት ረቂቅ ስሞች "አስታውስ" እና "ኃጢአት" በሚሉ ግሶች ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ "እኔ በግብጽ ላይ ያደረግኩትን ሲመለከት እስራኤል እንዴት አስራኤልን እንደበደለ ያስታውሳል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ለእርዳታ …መመለስ" የሚለው "እርዳታ …መጠየቅ" ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ግብጻውያን እንዲረዷቸው በጠየቁ ጊዜ ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ውስጥ የተፈጸመን ጠቃሚ ትዕይንት ለማጉላት/ለማመልከት ነው፡፡ በእናንተ ቋንቋ ይህን ለማድረግ የሚጠቀምበት መንገድ ካለ እዚህ ስፍራ ልትጠቀሙበት ትችላላችሁ፡፡
ይህ ንጉሥ ዮአኪን እና የይሁዳ ህዝብ በስደት ወደ ባቢሎን ከተወሰደ በኋላ ነበር፡፡ "ንጉሥ ዮአኪን በተሰደደ በሃያ ሰባተኛው አመት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተከታታይ ቁጥሮች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"በመጀመሪያው ወር በመጀመሪያው ቀን፡፡" ይህ በዕብራውያን ወር አቆጣጠር የመጀመሪያው ወር ነው፡፡ የመጀመሪያው ቀን በሚያዚያ መጀመሪያ አካባቢ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወሮች እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ነናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ/ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
የሚሰሩት ከባድ ስራ አይነቱ በግልጽ ሊቀርብ ይችላል፡፡ "ጢሮስን ለማጥቃት በከባድ መስራት፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የባቢሎንን ወታደሮች ራሶች/ጭንቅላቶች እና ትከሻዎች ያመለክታል፡፡
የወታደር ኮፍያቸው ወይም በጭንቅላታቸው ላይ የሚሸከሟቸው ከባድ ነገሮች ፀጉራቸውን ከራሳቸው ላይ ይመልጠው ነበር
የጦር ዕቃቸው ወይም በትከሻቸው የሚሸከሟቸው ከባድ ነገሮች የትከሻቸውን ቆዳ ይመልጠው ነበር፡፡ "እያንዳንዱ ትከሻ እስኪቆስል ድረስ ይላጥ ነበር" ወይም "እያንዳንዱ ትከሻ ተፈግፍጎ ይቆስል ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "ክፍያ" የሚወክለው የናቡከደነጾር ሰራዊት ጢሮስን በማሸነፉ የሚበዘብዘውን ነው፡፡ እግዚአብሔር ስለእነዚህ ነገሮች እነርሱ ለእርሱ በመስራታቸው እንደሚከፍላቸው አድርጎ ይናገራል፡፡ "እርሱ እና ሰራዊቱ ከጢሮስ እንደ ሽልማት አንዳች ዋጋ ያለው ነገር አላገኙም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ተመልከት!" ወይም "አድምጥ!" ይህ ቃል ቀጥሎ ለሚነገረው ትኩረት ይሰጣል፡፡"ቀጥሎ ለምነግርህ ትኩረት ስጥ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ያህዌ የባቢሎን ሰራዊት ግብጽን እንዲያሸንፍ ማድረጉን፣ እግዚአብሔር ግብጽን ለናቡከደነጾር እንደሚሰጥ አድርጎ ይናገራል፡፡ "የናቡከደነጾር ሰራዊት፣ የባቢሎን ንጉሥ ግብጽን እንዲያሸንፍ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስለእነዚህ ነገሮች፤ የናቡከደነጾር ሰራዊት ለእርሱ በመስራታቸው የሚከፍላቸው ነገር እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ "የእርሱ ሰራዊት እነዚህን ነገሮች ክፍያው እንደሆነ አድርጎ ይቀበላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
የእንስሳ ቀንድ እንስሳውን ጥንካሬ ይወክላል፣ ስለዚህም ቀንድ ለጥንካሬ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ እግዚአብሔር እስራኤልን ማጠንከሩን እስራኤል በእንስሳ በመመሰል እና እርሱ ቀንድ እንድታበቅል ማድረጉን ይናገራል፡፡ "እኔ የእስራኤልን ህዝብ አበረታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው በቤቱ ለሚኖሩ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ ይህ የሚወክለው እግዚአብሔር እስራኤል ብሎ የሚጠራቸውን የያቆብ ትውልድ ነው፡፡ "የእስራኤልን ሰዎች" ወይም "የእስራኤል ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ለእነርሱ መናገር"
ሕዝቅኤል ያህዌ ስለ ሰጠው መልዕክት ይናገራል፡፡
x
እነዚህ ያህዌ ስለ ግብጽ የተናገራቸው ቃላት ናቸው፡፡
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው ቃል የሚወክለው ጥፋት ሚያደርስን ሰራዊት ወይም ጦርነት ነው፡፡ "በግብጽ ላይ ጦርነት ይሆናል" ወይም "የጠላት ሰራዊት ግብጽን ያጠቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ጭንቀት" የሚለው ረቂቅ ስም ሰዎች እንዴት እንደሚሰማቸው በመግለጽ መተርጎም ይቻላል፡፡ "የኩሽ ሰዎች በጣም ያዝናሉ" ወይም "የኩሽ ሰዎች ይጨነቃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "መውደቅ" መሞት ለሚለው ዩፊሚዝም/የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል ተክቶ መጠቀም/ ነው፡፡ "የግብጽ ሰዎች በጦርነት ሲሞቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) "መውደቅ" በድናቸው ወድቆ በምድር ላይ ሲጋደም፡፡ "በግብጽ የሚኖሩ ሰዎች በጦርነት ሲሞቱ እና ሲወድቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል ተክቶ መጠቀም የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥቃት አድራሾች የግብጽን ሀብት ሲዘርፉ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አጥቂዎች በግብጽ የሚገኙ ቅጥሮችን/ህንጻዎችን መሰረቶች ሲደመስሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ስሞች የእነዚህን አገራት ሰዎች ያመለክታሉ፡፡ "የኩሽ እና ፉጥ፣ ልድያና መላው አረብ፣ እንዲሁም ሊብያ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሊብያ ከግብጽ በስተ ምዕራብ የምትገኝ አገር ናት፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት አሁን ቱርክ ውስጥ የምትገኘውን የልድያን ግዛት ሊያመለክት ይችላል፡፡
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ቃለ ኪዳኑ" የሚያመለክተው ያህዌ ከእስራኤላውያን ጋር ያደረገውን ስምምነት ነው፡፡ "በግብጽ የሚኖሩ አይሁዶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) "ቃለ ኪዳኑ" የሚያመለክተው ግብጽ ከሌሎች አገራት ጋር ያደረገችውን ስምምነት ነው፡፡ "ከግብጽ ጋር ቃል ኪዳበን ያላቸው የአገራት ህዝቦች" ወይም "የግብጽ ተባባሪዎች/አጋሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሰይፍ የሚወክለው ጦርነትን ነው፡፡ "ሁሉም በጦርነት ይወድቃሉ" ወይም "ሁሉም በጦርነት ይሞታሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሁሉም" የሚለው ቃል አጠቃላይ ነው፡፡ ይህ ማለት ብዙ ሰዎች ይሞታሉ ማለት ነው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት ሚሉትን ይመልከቱ)
"ያህዌ የተናገረው ይህ ነው/ ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ይህ ዐረፍተ ነገር ያህዌ ሊናገር ያለውን ያስተዋውቃል፡፡
"ሰዎች በዚህ መንገድ" ወይም "አገራት በዚህ ሁኔታ"
"ግብጽን የሚረዳ"
"ይሞታሉ" ወይም "ወደ ጥፋት/መበስበስ ይመጣሉ"
ይህ የሚወክለው ግብጽ ከእንግዲህ በሀይላቸው እንደማይመኩ ነው፡፡ የማይኩራሩበት ምክንያት ከእንግዲህ አቅም ስለማይኖራቸው ነው፡፡ "ግብጽ ከእንግዲህ በሃይላቸው አይኩራሩም" ወይም "ከእንግዲህ ግብጽ የሚኮሩበት አቅም አይኖራቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሕዝቅኤል በግብጽ ድንበሮች የሚገኙ ከተሞችን የሚጠቅሰው መላውን ግብጽ ለማመልከት ነው፡፡ "በመላው ግብጽ" ወይም "ከግብጽ ሰሜናዊ ድንበር አንስቶ እስከ ግብጽ ደቡባዊ ድንበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜሪዝም/ከዳር እስከ ዳር/ከጽንፍ እስከ ጽንፍ)
እዚህ ስፍራ "መውደቅ" የሚለው የሚወክለው መሞትን ሲሆን፣ "ሰይፍ" ጦርነትን ይወክላል፡፡ "የግብጽ ወታደሮች በጦርነት ያልቃሉ" ወይም አጥቂ ሰራዊት የግብጻውያንን ወታደሮች በጦርነት ይፈጃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"የግብጽ ተባባሪ አገሮች ወታደሮች በምድረበዳው/ባድማ ላይ ሲቀሩ ይደነግጣሉ"
"መካከል" ወይም "በመከበብ"
በፈራረሱ ከተሞች "መሃል" መሆን የሚለው የሚወክለው እንደ ሌሎች አገሮች የፈራረሱ ከተሞች መፈራረስን ነው፡፡ "ከተሞቻቸው እንደ ሌሎች አገሮች ከተሞች ይፈራርሳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ያህዌ ስለ ግብጽ የተናገራቸው ቃላት ናቸው፡፡
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ከዚያም ሰዎች" ወይም 2) "ከዚያም ግብጻውያን"
ያህዌ እርሱ ብቻ የበላይ እና ስልጣን ያለው መሆኑን እንደሚያውቁ እያመለከተ ነው፡፡ ይህ ተመሳሳይ ሀረግ በሕዝቅኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እውነተኛው ብቸኛ እኔ ያህዌ እንደሆንኩ ያውቃሉ" ወይም "እኔ፣ ያህዌ ሉዓላዊ ሀይል እና ስልጣን እንዳለኝ ይረዳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "በግብጽ ላይ እሳት ማስቀመጥ" የሚለው የሚወክለው ወደ ግብጽ ለጥቃት ወታደሮችን መላክ እና እሳት መለኮስን ነው፡፡ "ወደ ግብጽ ግብጽን እንዲያቃጥሏት ወታደሮችን ስልክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የግብጽን አጋሮች ሁሉ እደመስሳለሁ" ወይም "ወታደሮች ግብጽን የሚረዱትን ሁሉ ሲደመስሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
መልዕክተኞች በወሬው የሚደናገጡትን፣ የግብጽን ጥፋት ወደ ኩሽ ይዘው ያመጣሉ
"ተረጋግተው የተቀመጡትን ኩሽ ለማስፈራራት"
"ጭንቀት" የሚለው ረቂቅ ስም እና "ጥፋት" የሚሉት "መከራ" እና "ቅጣት" በሚሉ ቃላት ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "የኩሽ ሰዎች ግብጽን በምቀጣበት ቀን መከራ ይቀበላሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል ቀጥሎ የሚሆነውን ያጎላል፡፡ "በእርግጥ!" ተብሎም ሊተረጎም ይችላል፡፡
"ይህ" የሚለው የሚያመለክተው ግብጽ በምትቀጣበት ጊዜ ኩሽ አብሮ ሲቀጣ የሚደርስበትን "ታላቁን ስቃይ" ወይም "ታላቅ ሀዘን" ነው፡፡
"እንዲህ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ቀጥሎ ምን እንደሚሆን ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ተመልከቱ፡፡
"ከእንግዲህ ግብጽ ብዙ ህዝብ እንዳይኖራት ይህን አደርጋለሁ"
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚወክለው የናቡከደነጾርን ወታደራዊ ሀይል ነው፡፡ይህንን ቅጣት የሚያደርሰው ናቡከደነጾር ይሆናል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ ናቡከደነጾርንና ሰራዊቱን… ምድሪቱን እንዲያጠፉ አመጣቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እርሱ እና የእርሱ ሰራዊት … የግብጽን ምድር እንዲያጠፉ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ናቡከደነጾርን "ለምድሪቱ ድንጋጤ" የሚለው መላው አገር የእርሱን ሰራዊት እጅግ ስለሚፈራ ነው፡፡ "እርሱ እና ከእርሱ ጋር ያለ ሰራዊቱ፣ ብዙ አገራትን ያስሸበሩ ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ " ሰይፋቸውን ይመዛሉ" የሚለው የሚወክለው በሰይፋቸው መዋጋታቸውን ነው፡፡ "ሰይፋቸውን ይዘው ግብጽን ይወጋሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ባቢሎናውያን በጣም ብዙ ግብጻውያንን እንደሚገድሉ በግነት የተነገር ነው፡፡ የግብጽን ምድር የሚሞላ እስኪመስል ድረስ እጅግ ብዙ ግብጻውያን ይገደላሉ፡፡ "በድን በየስፍራው እስኪገኝ ድረስ እጅግ ብዙ ሰዎችን ግደሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ ያህዌ ስለ ግብጽ የተናገራቸው ቃላት ናቸው፡፡
"የግብጽን ወንዞች አደርቃለሁ"
አንድ ሰው የሸጠውን እቃ ለገዢው አሳልፎ እንደሚሰጥ ያህዌ ግብጽን ባቢሎናውያን እንዲቆጣጠሯት አሳልፎ ይሰጣታል፡፡ "ምድሪቱን ክፉ ሰዎች እንዲቆጣጠሯት አሳልፌ እሰጣታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በምድሪቱ የሚገኝ ነገር ሁሉ"
"እንዲህ" የሚለው ቃል ቀጥሎ የሚሆነውን ያመለክታል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ዋጋ ቢስ የሆኑ ጣኦቶችን አጠፋለሁ"
ሜምፊስ በግብጽ ውስጥ የሚገኝ ትልቅ ከተማ ነበር፡፡ በአሁኗ ካይሮ አቅራቢያ ትገኝ ነበር፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"በግብጽ ምድር ከፍተኛ መሪ"
እዚህ ስፍራ "በምድሪቱ ሽብት መስደድ" የሚለው የሚወክለው የምድሪቱ ሰዎች በጣም እንዲፈሩ ማድረግን ነው፡፡ "የግብጽ ሰዎች በጣም እንዲፈሩ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህች በደቡብ ግብጽ የምትገኝ አካባቢ ነበረች
"ጣኔዎስን በእሳት አቃጥላለሁ"
ጣኔዎስ በግብጽ ትገኝ የነበረች ሌላዋ ትልቅ ከተማ ነበረች
"የፍርድን ተግባር" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው ቅጣትን ነው፡፡ "ቴቤስን እቀጣለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህች የደቡባዊ ግብጽ ዋና ከተማ ነበረች
እነዚህ ያህዌ ስለ ግብጽ የተናገራቸው ቃላት ናቸው፡፡
እዚህ ስፍራ "ቁጣዬን አፈሳለሁ" የሚለው የሚገልጸው ከታላቅ ቁጣው የተነሳ ህዝቡን መቅጣቱን ነው፡፡ "ፔሉሲየምን በታላቅ ቁጣ እቀጣለሁ" ወይም "እጅግ ከመቆጣቴ የተነሳ፣ ፔሉሲየምን እጅግ አድርጌ እቀጣለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በሰሜናዊ ግብጽ የምትገኝ የምሽግ ከተማ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መቁረጥ" የሚለው የሚገልጸው ሰዎችን መግደልን ነው፡፡ "በቴቤስ በጣም ብዙ ቁጥር ያላቸውን ሰዎች እገድላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህች የደቡባዊ ግብጽ ዋና ከተማ ነበረች፡፡ይህ በሕዝቅኤል 3፡14 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "ፔሉሲየም" በፔሉሲየም ከተማ ዙሪያ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን፤ "በታላቅ ስቃይ ውስጥ መሆን" የሚለው "ተሰቃዩ" በሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ " የፔሉሲየም ሰዎች እጅይ ይሰቃያሉ" ወይም " የፔሉሲየም ሰዎች ከፍተኛ ስቃይ ያገኛቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጠላት የቴቤስን ቅጥሮች እና ግንቦች ይሰባብራል" ወይም "ጠላት ቴቤስን ያጠፋታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የጠላት መግጠም" የሚወክለው ጠላት ማየትን ወይም የጠላትን መኖር ነው፡፡ የከተማይቱ ስም በከተማይቱ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "የሜምፊስ ሰዎች በየዕለቱ ጠላት ይገጥማቸዋል" ወይም "ጠላት በየእለቱ የሜምፊስን ሰዎች ይዋጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሜምፊስ በግብጽ በጣም ትልቅ ከተማ ነበረች፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 30፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እነዚህ ያህዌ ስለ ግብጽ የተናገራቸው ቃላት ናቸው፡፡
እነዚህ በሰሜን ግብጽ የነበሩ ከተሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ውጊያን ወይም ጦርነትን ነው፡፡ "በውጊያ ይሞታሉ" ወይም "በጦርነት ይሞታሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሰሜን ግብጽ የሚገኝ ትልቅ ከተማ ነበር፡፡
ቀኑ የተገለጸው ራሱ ብርሃኑን ይዞ እንደሚያስቀር ተደርጎ ነው፡፡ "ቀኑ ይጨልማል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚወክለው ግብጽ ከእንግዲህ በጥንካሬዋ ልትመካ እንደማትችል ነው፡፡ ከእንግዲህ ሊኮሩ የማይችሉበት ምክንያት አቅም ስለሚያጡ ነው፡፡ "ከእንግዲህ ግብጽ በብርታቷ አትመካም" ወይም "ከእንግዲህ ግብጻውያን የሚኮሩበት ብርታት አይኖራቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ጥቁር ጨለማ የሚወክለው የግብጽ ሰዎች ምን ያህል ሀዘን እንደሚወድቅባቸው ነው፡፡ "በግብጽ ላይ ደመና ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) ከሚደመሰሰው ነገር ላይ ሁሉ ከሚነሳው አቧራ በግብጽ ላይ ደመና ይሆናል፡፡ "በግብጽ ላይ የደመና አብዋራ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
x
ያህዌ የፈርኦንን ሰራዊት ደካማ እንደሚያደርግ የሚናገረው፣ የፈርኦንን ክንድ እንደ መስበር እና የተሰበረው የፈርኦን ክንድ ፈውስ እንደሌለው እንደዚህም ሰራዊቱ ዳግም ጠንካራ ሊሆን እንደማይችል አድርጎ ነው፡፡ (ምሳሌዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ እዚህ ስፍራ የዋለው የታሪኩን አዲስ ክፍል ጅማሬ ለማመልከት ነው፡፡ ቋንቋችሁ ይህን ለማድረግ መንገድ ካለው፣ እዚህ ስፍራ ልትጠቀሙበት ትችላላችሁ፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ንጉሥ ዮአኪን በስደት ወደ ባቢሎን በሄደ አስራ አንደኛው አመት ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 26፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"በመጀመሪያው ወር በሰባተኛው ቀን፡፡" ይህ በዕብራውያን የወር አቆጣጠር የመጀመሪያው ወር ነው፡፡ ሰባተኛው ቀን በምዕራባዊያን አቆጣጠር ሚያዚያ መጀመሪያ አካባቢ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወሮች እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ነናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ/ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "ክንድ" የሚወክለው የንጉሥን ጠንካራ ሰራዊት ነው፡፡ (ምሳሌዎች እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
"ቀጥሎ የምናገረው እውነተኛ እና ትልቅ ነገር ስለሆነ ትኩረት ስጡት"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ክንዱን ማንም አላሰረውም" ወይም "ማንም ክንዱን አልጠቀለለውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እንዲፈወስ በጨርቅ/ፋሻ መጠቅለል" የሚለው የሚያመለክተው አጥንቱ መልሶ እንዲጠገንእና እንዲፈወስ ክንዱን ጠበቅ አደርጎ በፋሻ መጠቅለልን ነው፡፡
እግዚአብሔር ስለ ፈርኦን ሰራዊት እንደ ተሰበረ ክንድ አድረጎ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ እንደዚሁም ደግሞ የባቢሎንን ሰራዊት ማጠንከርን የባቢሎን ንጉሥን ክንድ እንደ ማጠንከር አድርጎ ይናገራል፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 3፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ጤነኛ የሆነው ክንድ እና አስቀድሞ የተሰበረው ክንድ ሁለቱም"
"ከፈርኦን እጅ ሰይፉን መትቼ አስጥለዋለሁ"
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ በሕዝቅኤል 12፡15 ላይ ተመሳሳይ ሆነው ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰዎች በሚኖሩበት ስፍራ ሁሉ"
"የባቢሎንን ንጉሥ ክንዶች ጠንካራ አደርጋለሁ"
"የባቢሎን ንጉሥ ግብጽን ሊያጠቃ ሲመጣ፣ ፈርኦን ያቃስታል፡፡"
ማቃሰት ሰዎች ብዙ ስቃይ ሲደርስባቸው ወይም ሲያጣጥሩ የሚያሰሙት ድምጽ ነው፡፡
"ሰው እያጣጣረ ሲያቃስት" ወይም "እያጣጣረ እንደሚገኝ ሰው"
እግዚአብሔር ስለ ግብጽ እና ባቢሎን ሰራዊቶች የንጉሦቻቸው ክንድ እንደሆኑ አድርጎ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ እንደዚሁም የባቢሎንን ሰራዊት ሌሎችን ለማጥቃት እንዲችሉ እርሱ ሰይፍ እነዳለውና ሰይፉንም በባቢሎናውያን ንጉሥ እጅ ላይ እንዳስቀመጠው አድርጎ ይናገራል፡፡ (ምሳሌዎች የሚለውን መልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ክንዶች" የሚለው ለሰራዊቱ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "የባቢሎንን ንጉሥ ሰራዊት አበረታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የፈርኦን ክንዶች" የሚለው ለእርሱ ሰራዊት ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ "በሚወድቁበት ጊዜ" የሚለው የሚወክለው መድከምን ነው፡፡ "ነገር ግን የፈርኦን ሰራዊት ጠላት ማሸነፍ የማይችሉ ይሆናሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ተከታዩን ሊሆን ይችላል 1) "ግብጻውያንን" ወይም 2) "ያህዌ ያደረገውን የሰሙትን ሰዎች ሁሉ"
"እናም የባቢሎን ንጉሥ በእኔ ሰይፍ የግብጽን ምድር ያጠቃል"
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ይህ በህዝቅኤል 12፡15 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ውስጥ የተፈጸመን ጠቃሚ ትዕይንት ለማጉላት/ለማመልከት ነው፡፡ በእናንተ ቋንቋ ይህን ለማድረግ የሚጠቀምበት መንገድ ካለ እዚህ ስፍራ ልትጠቀሙበት ትችላላችሁ፡፡
"በ11ኛ አመት፡፡" ይህ ማለት ንጉሥ ዮአኪን ባቢሎን በስደት ከተወሰደ ከአስራ አንድ አመት በኋላ ማለት ነው፡፡ ይህ በህዝቅኤል 26፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ንጉሥ ዮአኪን በተሰደደ በአስራ አንደኛው አመት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተከታታይ ቁጥሮች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"በሶስተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን፡፡" ይህ በዕብራውያን አቆጣጠር ሶስተኛው ወር ነው፡፡ ይህ የመጀመሪያ ቀን በምዕራባውያን አቆጣጠር በሰኔ መጀመሪያ አቅራቢያ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወሮች እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ነናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ/ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"እንዳንተ ታላቅ ማን ነው?" ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው አዲስ ርዕስ ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ፈርኦን የእርሱ አገር ከሁሉም ታላቅ እንደሆነ ያስባል፣ እግዚአብሔር ግን ስለ ሌላ ታላቅ አገር ሊናገር ነው፡፡ "አንተ ሀይሉ እንደ አንተ አገር ታላቅ የሆነ ሌላ አገር እንደሌለ ታስባለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ስለ አሦር እግዚአብሔር ለፈርኦን የተናገራቸው ቃሎች ናቸው፡፡ እግዚአብሔር በትልቅ በጥድ ዛፍ መልክ በምሳሌ መልዕክቱን ተናግሯል፡፡ (ምሳሌዎች የሚለውን ይመልከቱ)
"ተመልከት!" ወይም "አድምጥ!" ወይም "ልነግርህ ስላለው ነገር ትኩረት ስጥ!"
በዚህ ምሳሌ፣ እግዚአብሔር ስለ አሦር ታላቅ ዛፍ እንደነበረ በመናገር ስለ አሦራውያን ምን ያህል ታላቅ እና ሀይለኛ እንደነበሩ አጉልቶ ይናገራል፡፡ ምሳሌው አስከ ሕዝቅኤል 31፡9 ድረስ ይቀጥላል፡፡ "አሦር እንደ ጥድ ዛፍ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምሳሌዎች የሚለውን ይመልከቱ)
"አናቱ ከሌሎች ዛፎች በላይ ነበር፡፡" አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ይህንን "የዛፉ ጫፍ ደመና ደርሷል" በማለት ተርጉመውታል፡፡
"ጥድ ብዙ ውሃ ስላላው፣ በጣም ትልቅ ሆኖ ያድጋል"
"ከምድር ጥልቅ ስፍራ የሚገኘው ውሃ ጥድ በጣም ትልቅ ሆኖ እንዲያድግ አድርጓል"
"የወንዞች ምንጮች በሜዳ ወደሚገኙ ዛፎች ሁሉ ይፈሳሉ"
ያህዌ ስለ ጥድ የሚናገረው ምሳሌ ቀጥሏል፡፡
"ጥዱ ከማናቸውም በሜዳ ከሚገኙ ዛፎች ይልቅ ትልቅ ነበር"
"በጣም ብዙ ቅርንጫፎችን ያበቅላል"
"ብዙ ውሃ ስላለው"
"በሰማይ የሚበሩ ሁሉም አይነት ወፎች በቅርንጫፎቹ ላይ ጎጆ ይሰራል"
"እናም በሜዳ የሚኖሩ ሁሉም ፍጥረታት ከጥድ ዛፍ ቅርንጫፍ በታች ሲወልዱ"
"በዚያ ዛፍ ስር የሚኖሩ ታላላቅ ህዝቦች ሁሉ፡፡" እዚህ ስፍራ "ህዝቦች" የሚለው የሚወክለው በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ "ከነዚያ አገራት ሁሉ የሆኑ ሰዎች በዚያ ዛፍ ጥላ ስር ይኖራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በጣም ትልቅ እና ቅርንጫፎቹም በጣም ረጃጅም ስለነበሩ ውብ ነበር፡፡"
ያህዌ ስለ ጥድ የሚናገረው ምሳሌ ቀጥሏል፡፡
እነዚህ እግዚአብሔር ለፈርኦን የተናገራቸው ቃላት እንደመሆናቸው፣ በመጀመሪያ መደብ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ "በገነቴ የሚገኙ የጥድ ዛፎች እንደነዚያ ዛፎች ያህል ትልልቅ አልነበሩም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ "ኤደን ገነት" ለሚለው ሌላው የአገላለጽ መንገድ ነው፡፡"
ያህዌ ዛፎቹ ምን ያህል ቅርንጫፍ እንዳላቸው እያነጻጸረ ነበር፡፡ "ከአስታ ዛፎቹ የትኛውም እንደ ጥድ ዛፍ ብዙ ቅርንጫፎች የሉትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የዝግባ ዛፍ በጣም ብዙ ቅርንጫፎች አሉት፡፡ በጣም ሊያድጉ ይችላሉ፡፡ "ዝግባ" በህዝቅኤል 27፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ
ያህዌ የጥድን ዛፍ ረጅም ቅርንጫፎች ከተራ ዛፎች ቅርንጫፎች ጋር እያነጻጸረ መሆኑ ተጠቅሶ ነበር፡፡ "ማናቸውም ዛፍ እንደ ጥድ ዛፍ ያህል ቅርንጫፍ የለውም" ወይም "የትኛውም ዛፍ የጥድ ዛፍን ያህል ረጅም ቅርንጫፎች የለውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ተራ ዛፍ ረጅም፣ቅጠላማ ጠንካራ ቅርንጫፍ ያለው ዛፍ ነው፡፡ ከበርሰነት ዛፍ ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ (የማይታወቀውን መተረጎም የሚለውን ይመልከቱ)
"የጥድ ዛፍን ያህል ውበት አለው"
"ብዙ ረጃጅም ቅርንጫፎችን በማድረግ ጥድን አስዋብኩት"
"በጥድ ዛፍ ቀኑበት"
ያህዌ ስለ ጥድ የሚናገረው ምሳሌ ቀጥሏል፡፡
ያህዌ እስከ ተናገረ ድረስ ይህ በአንደኛ መደብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ስለዚህ፣ ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጫፉ ከሌሎች ዛፎች ቅርንጫፎች በላይ ነበር፡፡" አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች "የዛፉ ጭንቅላት እስከ ደመና ደርሶ ነበር" ሲሉ ተርጉመውታል፡፡
"እጅ" የሚለው ቃል በቁጥጥር ስር ማድረግን ይወክላል፡፡ "በጠንካራ አገራት ሀይል ስር አድርጌዋለሁ" ወይም "የታላላቅ አገሮችን ሀይል በላዩ አምጥቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ክፉ ከመሆኑ የተነሳ፣ ጥዱን ከሚበቅልበት ምድር አውጥቼ ጥየዋለሁ"
ያህዌ ስለ ጥድ የሚናገረው ምሳሌ ቀጥሏል፡፡
"ሽብር" የሚለው ረቂቅ ስም "ፍርሃት" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ እዚህ ስፍራ "አገሮች" የሚለው የሚወክለው የአገሮችን ህዝቦች ነው፡፡ "የአገራትን ህዝቦች ያስፈራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"ጥዱን ቆርጬ እጥለዋለሁ"
"ባዕዳን የጥዱን ትልቅ ቅርንጫፍ ይሰብሩታል"
ትልቅ ቅርንጫፍ በጣም ትልልቅ የሆኑ የዛፉ ቅርንጫፎች ናቸው፡፡ ብዙውን ጊዜ፣ በርካታ ትንንሽ ቅርንጫፎች በላዩ ይበቅሉበታል፡፡
"የጥዱን ጥላ ይተዋሉ"
ያህዌ ስለ ጥድ የሚናገረው ምሳሌ ቀጥሏል፡፡
"በሰማይ ላይ የሚበሩ ወፎች ሁሉ"
ግንድ ከምድር በላይ የሚገኘው በጣም ወፍራም የሆነ ሌላውን የዛፉን ክፍል የሚሸከም ነው፡፡
"የዱር እንስሳት በጥድ ቅርንጫፍ መሃል ይኖራሉ"
"ሌሎች የትኞቹም አይነት ዛፎች እንደ እርሱ ብዙ ውሃ አላገኙም"
"ከሌሎች ዛፎች ቅርንጫፎች በላይ ያድጋሉ፡፡" አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይህንን "ጫፋቸውን በደመና መሃል ያደርጋሉ" ብለው ይገልጻሉ፡፡
"የትኞቹም ብዙ ውሃ ያገኙ ሌሎች ዛፎች ዳግም እስከዚያ ከፍታ ድረስ አያድጉም"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ ደግሞም "ሞት" የሚለው ረቂቅ ስም "ሞተ" ሊባል ይችላል፡፡ "ስለዚህም እኔ ሁሉም እንዲሞቱ እና ከምድር በታች እንዲወርዱ አደረግሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
"ከሞቱ እና ወደ መቃብር ከወረዱ ሰዎች ጋር መሆን"
ይህ መቃብርን ያመለክታል፤ ምክንያቱም መቃብር ወደ ሞት ዓለም መግቢያ ተደርጎ ይታሰብ ነበር፣ ጉድጓድም ደግሞ ያንን ዓለም ይወክላል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 26፡20 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ጥድ የሚናገረው ምሳሌ ቀጥሏል፡፡ እዚህ ስፍራ፣ ያህዌ ውሃዎች፣ ሊባኖስ፣ እና የዱር ዛፎች ሁሉም ለጥዱ እንዳዘኑ አድርጎ፤ በተቆረጠው ጥድ ምክንያት ስለተፈጠረው ታለቅ ሀዘን ይናገራል፡፡
"ወደ ሲኦል መውረድ" የሚለው ሀረግ "መሞት" ማለት ነው፡፡ "ጥዱ በሚሞትበት ቀን" ወይም "ጥዱ በሚቆረጥበት ቀን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሀዘን" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ምድር እንድታዝን አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"መክደን" የሚለው ቃል ምናልባት ሊያመለክት የሚችለው ለሀዘን ልብስ መልበስን ይሆናል፡፡ "የምንጮች ውሃ ለጥዱ እንዲያዝን አደርጋለሁ" ወይም "የሚያጠጣው የምንጭ ውሃ ለእርሱ እንዲያዝን አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በውቅያኖስ ያለ ውሃ ምድርን እንዳያጠጣ አደርጋለሁ"
"ከእንግዲህ በቂ ውሃ እንዳይገኝ አደርጋለሁ"
"ሀዘን" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ ሊባኖስ ለጥዱ እንዲያዝን አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ጥድ የሚናገረው ምሳሌ ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "ወደ ሲኦል መጣል" የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ መግደል ማለት ነው፡፡ "ጉድጓዱ" የሚያመለክተው መቃብርን ነው፤ ምክንያቱም መቃብር ወደ ሙታን ዓለም መግቢያ ተደርጎ ሲታሰብ፣ ጉድጓድም ደግሞ ያንን ዓለም ይወክላል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 31፡14 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እኔ ጥዱን ስገድል እና እርሱም ከሞቱት ጋር ሁሉ ወደ ሲኦል ሲወርድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"እነዚያ ቀድሞውኑ በምድር ጥልቅ ስፍራ ያሉ ናቸው፡፡" ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ቀድሞውኑ ሞተው የነበሩ እና አሁን በሲኦል የሚገኙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ውሃ በሚገባ ያገኙ፣ ሁሉም የሚፈልጋቸው የሊባኖስ ምርጥ ዛፎች" ይህ በምድር ታችኛው ስፍራ የሚገኙ የኤደንን ዛፎች መግለጽ ነው፡፡
ይህ በጣም ጥሩ ስለሆነ ሁሉም የሚፈልገው ነገር ነው
ያህዌ ስለ ጥድ የሚናገረው ምሳሌ ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "ወደ ሲኦል… ይወርዳሉ" የሚለው መሞት ለሚለው ፈሊጣዊ አገላለጽ ነው፡፡ "እነዚያ የሊባኖስ ዛፎች ይሞታሉ፣ ደግሞም ከጥዱ ጋር ወደ ሲኦል ይወርዳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው የሚወክለው በጦርነት የተዋጓቸውን ጠላቶቻቸውን ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጠላት በሰይፍ የገደላቸው" ወይም "በጦርነት የሞቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ደራጊ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው የታሪኩን አዲስ ክፍል ጅማሬ ለማመልከት ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህንን ለማድረግ የሚችልበት መንገድ ካለው እዚህ ስፍራ ልትጠቀሙበት ትችላላችሁ፡፡
ይህ በዕብራውያን አቆጣጠር አስራ ሁለተኛው እና የመጨረሻው ወር ነው፡፡ የመጀመሪያው ቀን በየካቲት መጨረሻ አቅራቢያ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወራት እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የንጉሥ ዮአኪንን ግዛት አስራ ሁለተኛ አመት ነው፡፡ "በንጉሥ ዮአኪን ስደት አስራ ሁለተኛ አመት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተከታታይ ቁጥሮች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ነናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ/ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"መዘመር"
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እርሱ እንደ አንበሳ ነኝ ብሎ ያስብ ነበር፣ ነገር ግን እርሱ በእርግጥ እንደ አውሬ ብቻ ነበር፣ ወይም 2) እርሱ እንደ አንበሳ እና አውሬ ነበር፡፡
አንበሶች ከሌሎች እንስሳት ይልቅ ጠንካራ እንደሆኑ፣ ግብጽ ከሌሎች አገራት ይልቅ ጠንካራ ነበረች፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ፈርኦን ሀያል ነበር፣ ነገር ግን እርሱ በውሃ ውስጥ እንዳለ እንደዚህ አውሬ ለሌሎች ችግር ምክንያት ነበር፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አውሬ ትልቅ እና አደገኛ እንስሳ ነው፡፡ ይህኛው አዞ ሊሆን ይችላል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 29፡3 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ስለ፣ አውሬ እንደሆነ፣ ምናልባት በውሃ ውስጥ የሚኖር አዞ እንደሆነ አድረጎ መናገሩን ቀጥሏል
ይህ በሕዝቅኤል 5፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እግዚአብሔር ፈርኦንን የሚቀጣበት መንገድ የተገለጸው ንጉሡ አውሬ ሆኖ በወጥመድ እንደሚያዝ ተደርጎ ነው፡፡ "ስለዚህም እኔ ብዙ ህዝብ ሰብስቤ በፊታቸው ወጥመዴን በአንተ ላይ እዘረጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በሜዳ ላይ ያለ ተስፋ እጥልሃለሁ፡፡" በውሃ ውስጥ በነበረበት ጊዜ አስፈሪ እና ሀይለኛ የነበረው አውሬ፤ በደረቅ ምድር ላይ ሲጣል አንዳች ማድረግ አይችልም፡፡
"በሰማይ ላይ የሚበሩ ወፎች በሙሉ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የምድር እንስሶች ሁሉ እስኪጠግቡ ድረስ በድንህን እንዲመገቡ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ፈርኦን መናገሩን እና ፈርኦንን በውሃ ውስጥ ከሚኖረው አውሬ ጋር ማነጻጸሩን ቀጥሏል፡፡
ትሎች እርሳህ እንዲበሰብስ ያደርጋሉ፡፡ "የበሰበሰው በድንህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ምንጮችን በደምህ እሞላቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በግብጽ ላይ የሚያደርገውን ለፈርኦን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
የሰውን ህይወት እንደሚጠፋ ሻማ አድርጎ መናገር የተለመደ ነበር፡፡ "እኔ አንተን በምደመስስበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ሰማያትን ሸፍኖ ከዋክብትን እንደሚያጨልም አድርጎ ይናገራል፡፡ "በሰማይ ያለው ነገር ሁሉ እንዲጨልም አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ጨለማ የተገለጸው አንድ ሰው በሁሉም ነገር ላይ እንደሚዘረጋው ነገር ተደርተጎ ነው፡፡ "ምድርህን ጨለማ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለፈርኦን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚወክለው የሰዎችን ስሜት ነው፡፡ "የብዙ ሰዎች ልብ እንዲፈራ/እንዲሸበር አደርጋለሁ" ወይም "ብዙ ሰዎች እንዲፈሩ/እንዲሸበሩ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ግብጽን የሚያጠፋበት መንገድ፣ ፈርኦን በማያውቃቸው የተለያዩ አገሮች የሚኖሩ ሰዎች ጭምር እንዲፈሩ ያደርጋል፡፡
በንጉሡ የተመሰለው የግብጽ ህዝብ የተገለጸው እንደሚናድ ህንጻ ተደርጎ ነው፡፡ "አገራት እኔ አንተን የጣልኩበትን መንገድ ሲሰሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ሰይፍ ማወዛወዝ የሚወክለው ሰይፍን መጠቀምን ነው፡፡ "ሰይፌን ስጠቀምበት/በሰይፌ ስበቀል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መንቀጥቀጥ" ሰዎች በጣም በፈሩ ጊዜ የሚሆኑትን ያሳያል፡፡ "እያንዳንዳቸው ከፍረሃታቸወ የተነሳ መንቀጥቀጣቸው ይቀጥላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
መውደቅ የሚለው ሀሳብ ("መውደቅ") የሚወክለው መሞትን ነው፡፡ "እኔ አንተን በማጠፋበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለፈርኦን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚወክለው ሰራዊትን ነው፡፡ "የባቢሎን ሰራዊት ንጉሥ አንተን ያጠቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሽብር" የሚለው ረቂቅ ስም "አሸባሪ" ወይም "አስፈሪ" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እያንዳንዱ ተዋጊ ህዝብን ያሸብራል" ወይም "ከእነርሱ እያንዳንዱ ህዝቡ እንዲፈራ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"መኩራት" የሚለው ረቂቅ ስም "ኩራት" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከእንግዲህ ግብጻውያን እንደይኮሩ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሁሉ" የሚለው ምናልባት የንጉሡን ብዙ ቁጥር ያለውን ወታደር፣ እና ምናልባትም ሌሎች ሰዎችንም ጨምሮ ሊሆን ይችላል፡፡ "በግብጽ የሚኖሩ አያሌ ሰዎችን ይገድላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"ብዙ ውሃ በሚገኝበት ስፍራ"
እዚህ ስፍራ እግር ለሰው ሁለንተና ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ "ከእንግዲህ ሰዎች በእግራቸው ውኆችን አይበጠብጡም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ንጹሁን ውሃ ማደፍረስ
ኮቴ ለከብቶች ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ "ከብቶች በኮቴያቸው ይበጠብጧቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ውሃውን የጠራ አደርገዋለሁ" ወይም 2) "ውሃውን ንጹህ አደርጋለሁ፡፡" ማንም ውሃውን በማይበጠብጠው ጊዜ፣ ዝቃጩ ከታች ይቀመጣል፣ ውሃውም ንጹህ ይሆናል"
ዘይት በቀስታ እና በእርጋታ ይፈሳል፡፡ "ወንዞቹ እንደ ዘይት በቀስታ እንዲፈሱ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የግብጽን ምድር ማንም የማይኖርበት በማደርግበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"አገሪቱ ሀብቷን እንድታጣ ባደረግሁ ጊዜ"
እዚህ ስፍራ ማጥቃት የሚለው ሀሳብ የሚወክለው ማጥፋትን/መደምሰስን ነው፡፡ "በውስጧ የሚኖሩትን ሁሉ ባጠፋሁ ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በመጽሐፍ ቅዱሳዊ ቋንቋ አገራትን እና ምድርን በሴት ጾታ መግለጽ የተለመደ ነበር፡፡ "በእርሷ ውስጥ.. በእርሷ ላይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እርሱ ያህዌ እንደሆነ ሰዎች ያውቃሉ ሲል፣ የመጨረሻው ከፍተኛ ስልጣን እና ሀይል ያለው እውነተኛው አምላክ እርሱ ብቻ እንደሆነ ማወቅ እንደሚገባቸው እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ብቸኛው እውነተኛ አምላክ እኔ ያህዌ እንደሆንኩ እወቁ" ወይም "እኔ ያህዌ የመጨረሻው ስልጣን እና ሀይል እንዳለኝ እወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "የሌሎች አገራት ሴቶች" ወይም 2) "የሌሎች አገራት ሰዎች"
"ስለ ግብጽ፣ ስለ እርሷ አእላፋት/ብዙዎች" ወይም "በግብጽ ላይ ስለሚደርስ ጥፋት፣ በአእላፍቶቿ/በበርካታ ሰዎቿ ላይ ስለሚደርስ ጥፋት"
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው የታሪኩን አዲስ ክፍል ጅማሬ ለማመልከት ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህንን ለማድረግ የሚችልበት መንገድ ካለው እዚህ ስፍራ ልትጠቀሙበት ትችላላችሁ፡፡
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ ባቢሎናውያን እስራኤላውያንን ወደ ባቢሎን በወሰዱ በአስራ ሁለተኛው አመት ሆነ ወይም 2) ይህ ባቢሎናውያን ዮአኪንን ወደ ባቢሎን በወሰዱ በአስራ ሁለተኛው አመት ሆነ፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ነናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ/ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እግዚአብሔር ለህዝቅኤል ይህ ይሆን ዘንድ ትንቢታዊ ትዕዛዝ እየሰጠው ሊሆን ይችላል
ዳግም፣ የግብጽ ምድር በሴት ተገልጻለች
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "የሃያላን ሀገሮች ህዝቦች" ወይም 2) "ሌሎች ሀያልን ሀገሮች"
"ከምድር በታች የሚገኝ ስፍራ፡፡" ሰዎች ሲሞቱ፣ ምድር ውስጥ ይቀበራሉ፡፡ ስለዚህ "ወደታች ከምድር በታች… አውርዳቸው" ማለት "ግደላቸው" ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ከሌሎች ከሞቱት ከእያንዳንዳቸው እና ወደ አፈር ከገቡት ጋር"
"ጉድጓዱ" የሚለው የሚያመለክተው መቃብርን ነው፣ ምክንያቱም መቃብር ወደ ሞት ዓለም መግቢያ ተደርጎ ይታሰብ ነበር፣ እንደዚሁም ደግሞ ጉድጓድ ያንን ዓለም ይወክላል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 31፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ስለ ግብጽ ህዝብ በሴት ጾታ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ ነው ደግሞም ነቢዩ ግብጻውያንን እንዲጠይቅ ያዛል፡፡ "ወደ ታች ውረዱ፣ ደግሞም ካልተገረዙት ጋር ተጋደሙ፡፡ ሁሉንም እንዲህ ብለህ ጠይቅ፡ ‘እናንተ ከሁሉም ይልቅ የተዋባችሁ ናችሁን?'" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ ታች ወደ ሲኦል መውረድ እንዳለባቸው ያመለክታል፡፡ "ወደ ታች ወደ ሲኦል ውረዱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በሞት እንደሚሆነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ሞተው ለተጋደሙ ሰዎች በህይወት እያሉ ከተጋደሙ ሰዎች የተለየ ቃል ካለው እዚህ ስፍራ ልትጠቀሙበት ትችላላችሁ፡፡
ይህ ጥያቄ በእርግጥ ዐረፍተ ነገር ይሰራል፡፡ "እናንተ ከማንም ይልቅ ውብ አይደላችሁም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ግብጽ እና ህዝቧ ይወድቃሉ"
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው የሚወክለው በጦርነት የተዋጓቸውን ጠላቶቻቸውን ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ጠላት በሰይፍ የገደላቸው" ወይም "በጦርነት የሞቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" በሰይፎች ስለሚዋጉ ሰዎች ለጦርነት ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ጦርነት ተጀመረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ግብጽን ለሰይፍ አሳልፌ ሰጥቻታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጠላቶቿ ግብጽን እና ህዝቧን ይይዛሉ"
"ስለ ግብጻውያን እና ከእነርሱ ጋር ስለሚተባበሩ"
ያህዌ ለሕዝቅኤል በሲኦል ስለሚገኙ ህዝቦች መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ምክንያቱም ያህዌ ለሕዝቅኤል ለወደፊቱ ጊዜ፣ ወይም ስለአሁን ጊዜ ወይም ስለ መጪው ጊዜ የሚያሳየው ለእነዚህ ቁጥሮች እና ለተከታዮቹ ቁጥሮች ተስማሚ ሊሆን ይችላል፡፡
የአሦር ምድር በሴት ተገልጻለች፡፡ "የአሦር ህዝብ እና መላው ሰራዊቷ በዚያ በሲኦል አሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የእርሷ ሰዎች ሁሉ በአንድነት"
"ሰይፍ" የሚለው ቃል ሰዎችን ለመግደል ሰይፍ ለሚጠቀሙ ወታደሮች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ወታደሮች እነርሱን በሙሉ ለመግደል ሰይፍ ተጠቅመዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ጉድጓዱ" የሚለው የሚያመለክተው መቃብርን ነው፣ ምክንያቱም መቃብር ወደ ሞት ዓለም መግቢያ ተደርጎ ይታሰብ ነበር፣ እንደዚሁም ደግሞ ጉድጓድ ያንን ዓለም ይወክላል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 31፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በጦርነት የተገደሉ ተላቶች ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መውደቅ" የሚለው ቃል "ሞት" ለሚለው ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት/ ነው፡፡ (ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሽብር" የሚለው ረቂቅ ስም "ፍርሃት" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በህይወት ባለሁበት ጊዜ ሰዎች እጅግ እንዲፈሩ ምክንያት የነበሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚወክለው በህይወት የነበሩተን ሰዎች ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል በሲኦል ስለሚገኙ ህዝቦች መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "ኤላም" የዚያን አገር ሰዎች ያመለክታል፡፡ "የኤላም ሰዎችም በዚያ በሲኦል አሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉት ትርጉሞች 1) የእርሷ አያሌ ሰዎች ወይም 2) የእርሷ ሰራዊት
ይህ በሕዝቅኤል 32፡22 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የእርሷ ጠላቶች ሁሉንም ገደሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በሕዝቅኤል 32፡23 ላይ እንደሚገኘው "በሰይፍ የወደቁ" በሚል ይተርጎም፡፡
እዚህ ስፍራ "በሰይፍ" የሚለው ሰዎችን ለመግደል ሰይፍ ለሚጠቀሙ ወታደሮች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "በጦርነት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ወደ ታች ሲወርሱ ያልተገረዙ የነበሩ"
"በምድር ጥልቅ ታችኛው ስፍራ ማኖር/ማድረግ" ወይም "በምድር ጥልቅ ታች" በሕዝቅኤል 26፡20 ላይ የሚገኘው "በምድር ታችኛው ስፍራ" የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ሽብር" የሚለው ረቂቅ ስም "ፍርሃት" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሽብር ያመጡ" የሚለው በሕዝቅኤል 32፡23 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመለከቱ፡፡ "በህይወት በነበሩበት ጊዜ ሰዎች እጅግ እንዲፈሩ ምክንያት የሆኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በህይወት የነበሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ "የህያዋን ምድር" የሚለው በሕዝቅኤል 32፡23 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመለከቱ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሀፍረት የተገለጸው አንድ ሰው በሄደበት ተሸክሞት እንደሚንቀሳቀስ ነገር ተደርጎ ነው፡፡ "ሀፍረት የተሰማቸው" ወይም "አሁን የተዋረዱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ጉድጓዱ" የሚለው የሚያመለክተው መቃብርን ነው፣ ምክንያቱም መቃብር ወደ ሞት ዓለም መግቢያ ተደርጎ ይታሰብ ነበር፣ እንደዚሁም ደግሞ ጉድጓድ ያንን ዓለም ይወክላል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 32፡23 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ለሙታን በሲኦል የተዘጋጀላቸው ስፍራ የተገለጸው ሙታኑ የሚተኙበት አልጋ እንደተሰጣቸው ተደርጎ ነው፡፡ ለኤላም እና ለመላው ሰዎቿ አልጋ አዘጋጅተዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በተገደሉት ሰዎች ሁሉ መሃል"
እስራኤላውያን ያልተገረዙ ሰዎችን አያከብሩም፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ተወጉ" የሚለው ቃል "ተገደሉ" ለሚለው ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ጠላቶቻቸው በሰይፍ ገደሏቸው ምክንያቱም…" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከመጀመሪያው የቁጥሩ ክፍል ጋር በጣም ተመሳሳይ ነው፡፡ "የሞቱ ሰዎች በመሃላቸው እንድትጋደም ለኤላም ስፍራ ሰጧት"
ያህዌ ለሕዝቅኤል በሲኦል ስለሚገኙ ሰዎች መናገሩን ቀጥሏል
እነዚህ ስሞች በሕዝቅኤል 27፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚወክለው ጦርሜዳን ነው፡፡ "በጦር ሜዳ የተገደሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች እንዲፈሩ ማድረግ የተገለጸው አንደን አካል ወደ እነርሱ እንደ ማምጣት ድርጊት ተደርጎ ነው፡፡ "ሽብር" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በህያዋን ምድር የሚገኙትን ሁሉ አሸበሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
በሕዝቅኤል 32፡25 ላይ የሚገኘው "ሁሉም… የህያዋን ምድር" የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ምንም እንኳን አንድ ሰው ጋሻዎቻቸው በሞታቸው እንደሚጋርዳቸው ቢያስብም፣ የጦረኞች በደል አካላቸውን ሸፍኗል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በህይወት ሳሉ፣ ጦረኞችን በጣም ያስፈራሉ"
እነዚህ ጦረኞች ይኖሩበት የነበረበት ጊዜ የተገለጸው ስፍራ ተደርጎ ነው፡፡ "በህይወት በነበሩበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "ትሰበራላችሁ" የሚለው የሚወክለው "መደምሰስን" ነው፡፡ ይህ በዐድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔ እደመስሳችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"በ…መካከል
እዚህ ስፍራ "ተወግተው" የሚለው ቃል "ተገድለው" ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 32፡25 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጠላቶቻቸው የገደሏቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚወክለው በጦርነት ውስጥ መሆንን ነው፡፡ "በጦር ሜዳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ኤዶም" የምትወክለው የኤዶምን ሰዎች ነው፡፡ "የኤዶም ሰዎች ከነገሥታቶቻቸው እና ከመሪዎቻቸው ጋር በሲኦል ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ጉድጓዱ" የሚለው የሚያመለክተው መቃብርን ነው፣ ምክንያቱም መቃብር ወደ ሞት ዓለም መግቢያ ተደርጎ ይታሰብ ነበር፣ እንደዚሁም ደግሞ ጉድጓድ ያንን ዓለም ይወክላል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 32፡25 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በሰሜን ያለውን ህዝብ የሚገዙ ልዑላን"
"በሲኦል ናቸው"
"ወደ ሲኦል ወረዱ"
እዚህ ስፍራ "ተወግተው" የሚለው ቃል "ተገድለው" ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት / ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተመሳሳዩ ቃላቶች በህዝቅኤል 32፡25 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጠላቶች በሰይፍ ከገደሏቸው ጋር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚወክለው በጦርነት ውስጥ መሆንን ነው፡፡ "በጦር ሜዳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሀፍረት የተገለጸው አንድ ሰው በሄደበት ተሸክሞት እንደሚንቀሳቀስ ነገር ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 32፡25 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሀፍረት የተሰማቸው" ወይም "አሁን የተዋረዱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ጉድጓዱ" የሚለው የሚያመለክተው መቃብርን ነው፣ ምክንያቱም መቃብር ወደ ሞት ዓለም መግቢያ ተደርጎ ይታሰብ ነበር፣ እንደዚሁም ደግሞ ጉድጓድ ያንን ዓለም ይወክላል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 32፡29 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ ፈርኦንንነ ማንን እንደሚመለከት በመግለጽ ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡"ፈርኦን ከሌሎች አገራት የሆኑትን የሞቱ ሰዎች ሁሉ ይመለከታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ፈርኦን የሚጽናናው የሌሎች ታላላቅ ነገሥታት ሰራዊትም ጭምር በመገበላቸው መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ "መላው ሰራዊቱ የተገደለበት እርሱ ብቻ ባለመሆኑ ራሱን ያጽናናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በሕዝቅኤል 31፡17 ላይ "በሰይፍ የተገደሉ" የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ፈርኦን ገና በህይወት ሳለ፣ ሰዎችን መሸበሪያ አደረግሁት"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሌሎች ባልተገረዙት መሃል ያጋድሙታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ ሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ነናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ/ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ሰይፍ" የሚለው ቃል ጥቃት የሚያደርስን የጠላት ሰራዊት ያመለክታል፡፡ እንደዚሁም ደግሞ "ምድር" በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ "የማናቸውንም ምድር ሰዎች የሚያጠቃ ሰራዊት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱን እንደ ዘብ መሾም" ወይም "እርሱን ጠባቂ/ጉበኛ ማድረግ"
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የጠላትን ሰራዊት ይወክላል፡፡ "የጠላትን ሰራዊት ያያል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ማጠንቀቂያውን ቸል በሉ"
እዚህ ስፍራ "ደም" ሞትን ይወክላል፡፡ "በገዛ ራሱ ላይ" የሚለው ሀረግ ያ ሰው ተጠያቂ ይሆናል ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ቢሞቱ ተጠያቂነቱ የራሳቸው ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤላውያን በሕዝቅኤል በኩል መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል
እዚህ ስፍራ "ደም" የአንድን ሰው ሞት ይወክላል፡፡ "በእርሱ ላይ" የሚለው ሀረግ ሰውየው ሃላፊነቱን ይወስዳል ለሚለው ፈሊጥ ነው፡፡ "ቢሞት የራሱ ጥፋት ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ራሱን ከሞት ይጠብቃል"
"ሰይፍ" የሚለው ቃል የጠላትን ሰራዊት ያመለክታል፡፡ "የጠላት ሰራዊት እየመጣ ሳለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ደግሞም እርሱ ሰዎችን አላስጠነቀቀም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የጠላትን ሰራዊት ይወክላል፡፡ "የጠላት ሰራዊት መጥቶ ሁሉንም ገደለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ያ ሰው በራሱ ኃጢአት ምክንያት ይሞታል"
እዚህ ስፍራ "ደም" የአንድን ሰው ሞት ይወክላል፡፡ "ደሙን ከእርሱ እፈልጋለሁ" የሚለው ሀረግ የአንድን ሰው ሀላፊነት የሚመለከት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "የዚያን ሰው ሞት የጉበኛው ጥፋት አድርጌ እውደዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ "የእስራኤል ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍረ "አፍ" የሚለው የሚወክለው ያህዌ የተናገረውን ነገር ነው፡፡ "እኔ የምናገረውን መልዕክት አንተ ትሰማለህ፣ ከዚያም በእኔ ምትክ ሆነህ እነርን ታስጠነቅቃቸዋለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የእኔ ተወካይ ሆነህ አስጠንቅቃቸው" ወይም "የእኔን ማስጠንቀቂያ ስጣቸው"
"ይህንን አትናገር"
"እርሱ የሚያደርግበት መንገድ" ወይም "እርሱ የሚያደርጋቸው ነገሮች" በሕዝቅኤል 7፡3 ላይ "የአንተ መንገዶች" የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "ደም" የሚወክለው የአንድን ሰው ሞት ነው፡፡ "ከእጅህ…እፈልጋለሁ" የሚለው ሀረግ አንድ ሰው ሀላፊነት አድርጎ መውሰድን/መጠየቅን የሚገልጽ ፈሊጥ ነው፡፡ "አንተን ለእርሱ ሞት ተጠያቂ አድርጌ እወስዳለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
በተለመደ መንገድ ያደርገው የነበረውን ማድረግ ያቆመ አንድ ሰው የተገለጸው በአካል ዞሮ ወደ ኋላ መሄድ እንደጀመረ ተደርጎ ነው፡፡ "ክፉ ነገሮችን ማድረግን ሊያቆም ይችላል፣ እናም ክፉ ነገሮችን ማድረግ ባያቆም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ራስህን በህይወት ትጠብቃለህ"
ያህዌ ለእስራኤላውያን በሕዝቅኤል በኩል መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ "የእስራኤል ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ የተናገርከው ይህ ነው"
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "በእኛ ላይ" የሚለው ስለ መተላለፋቸው እና ኃጢአታቸው በደለኛነት ተሰምቷቸዋል የሚል ትርጉም የያዘ ዘይቤ ነው ወይም 2) "በእኛ ላይ" የሚለው ስለ መተላለፋቸው እና ኃጢአታቸው ያህዌ እንደሚቀጣቸው ተረድተዋል የሚል ትርጉም የያዘ ዘይቤ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በእነርሱ ምክንያት የእኛ ሸታ እየተበላሸ እየሄደ ነው፡፡" በኃጢአት ምክንያት መጥፋት የተገለጸው የሰው ስጋ አየበሰበሰ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ "እነርሱ እያጠፉን ነው" ወይም "እየገደሉን ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በእነርሱ ምክንያት"
ሰዎቹ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቁት የመኖር ተስፋ እንደሌላቸው ትኩረት ሰጥተው ለመናገር ነው፡፡ "አንዳች የመኖር ተስፋ የለንም፡፡" ወይም "በእርግጥ እንሞታለን፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ በእርግጥ ህያው እንደሆንኩ፡፡" ያህዌ ይህንን አገላለጽ የሚጠቀመው ቀጥሎ የሚናገረው በእርግጥም እውነት መሆኑን ለማሳየት ነው፡፡ ይህ የጸና ቃል ኪዳን የመግባት ምልክት ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡" በህያውነት እምላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሞት" የሚለው ረቂቅ ስም "ሞተ" ተብሎ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በደለኛው" የሚለው ስማዊ ቅጽል "በደለኛ ሰዎች" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በደለኛ ሰዎች በመሞታቸው እኔ ደስ አልሰኝም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ስማዊ ቅጽሎች የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መንገድ" የሚለው የሚወክለው አንድ ሰው የሚያደርገውን ነገር የሚያደርገው እንዴት እንደሆነ ነው፡፡ "በደለኛው ክፉ ነገሮችን ማድረጉን ቢተው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው የእስራኤል ሰዎች እንዲሞት እንደማይፈልግ ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ "የእስራኤል ቤት ሆይ፣ ሞትን አትምረጡ!" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤላውያን በሕዝቅኤል በኩል መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል
"ጽድቅ" የሚለው ረቂቅ ስም "ትክክለኛ" በሚለው ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ ከእግዚአብሔር ቅጣት እንደማይተረፉ ተጠቁሟል፡፡ "ጻድቃን ሰዎች ኃጢአት ማድረግ ቢጀምሩ፣ አስቀድሞ የሰሩት ትክክለኛ ነገር እነርን ከመቅጣት አያቆመኝም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ክፋት" የሚለው ረቂቅ ስም "ክፉ" በሚለው ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ክፉ ያሆነ ነገር ያደረገ ሰው በቀደመው ክፋቱ አይጠፋም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ሰውየው ያንን የሚያስበው አስቀድሞ ትክክለኛ ስለነበረ ነው፤ ቢበድል እንኳን ያህዌ እርሱን አያጠፋውም፡፡ "ጽድቅ" የሚለው ረቂቅ ስም "ትክክለኛ" በሚል ቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አስቀድሞ በሰራቸው ትክክለኛ ነገሮች ላይ ቢጸና" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ክፉ የሆነውን ቢያደርግ" ወይም "ክፉ ነገሮችን ቢያደርግ"
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ስለዚያ ነገር አላስብም" ወይም "አላስታውስበትም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤላውያን በሕዝቅኤል በኩል መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል
"ክፉዎች" የሚለው ስማዊ ቅጽል "ክፉ ሰው" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ለክፉ ሰው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ይመልከቱ)
"የብድር መያዣውን መልሶ ቢሰጥ"
አንድ ሰው ለሌላው ሰው የተበደረውን እንደሚመልለት ለማረጋገጥ አበዳሪው ዘንድ የሚተወው አንዳንድ ነገር
"የሰረቀውን መመለስ" ወይም "ለሰረቀው ዋጋውን መልሶ መክፈል"
በአንድ ሁኔታ ማድረግ ወይም ማከናወን መራመድ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ "ህይወት በሚሰጡ ህጎች መሰረት መኖር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤላውያን በሕዝቅኤል በኩል መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል
እነዚህ የእስራኤል ሰዎች ናቸው፡፡ "የአንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሕዝቅኤልን ነው፡፡
ባህሪያት ወይም ድርጊቶች የተገለጹት አንድ ሰው የሚሄድበት መንገድ ወይም ጎዳና እንደሆኑ ተደርጎ ነው፡፡ "ይህ ጌታ ያደረገው… እናንተ ያደረጋችሁት ተገቢ ያልሆኑ ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የእናንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእስራኤልን ሰዎች ነው፡፡ ይህ በሶስተኛ መደብ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ነገር ግን ይህ የእነርሱ መንገድ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ከዚያ በኋላ አንድ ነገር አለማድረግ የተገለጸው በአካል ከአንድ ነገር ዞሮ እንደ መመለስ ተደርጎ ነው፡፡ "ትክክለኛ የሆነውን ነገር ማድረግ ማቆም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በኃጢአቱ ምክንያት መሞት"
ከዚያ በኋላ አንድ ነገር አለማድረግ የተገለጸው በአካል ከአንድ ነገር ዞሮ እንደ መመለስ ተደርጎ ነው፡፡ "ትክክለኛ የሆነውን ነገር ማድረግ ማቆም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ፍትሃዊ እና ትክክለኛ ነገር በማድረጉ ምክንያት"
እነዚህ የእስራኤል ሰዎች ናቸው
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ "የእሰስራኤል ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው የታሪኩን አዲስ ክፍል ጅማሬ ለማመልከት ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህን ለማድረግ የሚችልበት መንገድ ካለው እዚህ ስፍራ ልትጠቀሙበት ትችላላችሁ፡፡
12ኛ አመት… 5ተኛ ቀን… 10ኛ ወር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተከታታይ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዕብራውያን አቆጣጠር አስረኛው ወር ነው፡፡ አምስተኛው ቀን በምዕራባውያን ዘመን አቆጠጠር ጥር መጀመሪያ አካባቢ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወራት እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እኛ ራሳችን" የሚለው የሚያመለክተው በባቢሎናውያን ንጉሥ ዮአኪን ኢየሩሳሌምን ለቆ እንዲወጣ ካደረጉት ጊዜ አንስቶ በባቢሎን የነበሩትን ሕዝቅኤልን እና እስራኤላውያንን ነው፡፡ "እኛ ምርኮኛ ከሆንን በኋላ" ወይም "ባቢሎናውያን እኛን ወደ ምርኮ ከወሰዱን በኋላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አካታች ያልሆነ እና የሆነ "እኛ" እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ከኢየሩሳሌም ያመለጠ አንድ ሰው ወደ እኔ መጣ" ባቢሎናውያን ኢየሩሳሌምን ደምስሰው ህዝቧን ሲገድሉ ጥቂት ሰዎች ብቻ አመለጡ፡፡
"ከተማይቱ" የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው "ኢየሩሳሌምን" ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ባቢሎናውያን ኢየሩሳሌምን ደመሰሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
x
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ነናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ/ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "እነዚያ የግንብ ፍርስራሾች" 2) "እነዚያ የፈራረሱ ከተሞች"
ያህዌ ምድሪቱን ለአብርሃም መስጠቱ የተገለጸው አብርሃም ምድሪቱን እንደ ወረሰ ተደርጎ ነው፡፡ "ያህዌ ምድሪቱን ለእርሱ ሰጠ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የእስራኤል ምድር"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ያህዌ ምድሪቱን ለእኛ ሰጠን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ርስት" የሚለው ረቂቅ ስም "መውረስ" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ስለዚህም እኛ እርሷን መውረስ እንችል ዘንድ" (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በእስራኤል ፍርስራሽ ላይ ስለሚኖሩ ሰዎች ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
በውስጡ ደም ያለበትን/ ደሙ ገና ከውስጡ ያልወጣን ስጋ መብላታቸው ተጠቅሷል፡፡ ያህዌ በስጋ ውስጥ ያለ ደም ተንጠፍጥፎ እንዲወጣ አዟቸው ነበር፡፡ "በውስጡ ደም ያለበትን ስጋ በላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ወደ ጣኦቶቻችሁ ተመለከታችሁ" ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ጣኦቶቻችሁን አመለካችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ደም" የሚወክለው የሰውን ህይወት ነው፡፡ ደም ማፍሰስ መግደል ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ሰዎችን ገደላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት ህዝቡን ለመገሰጽ ነው፡፡ "ይህንን ምድር መውረስ አይገባችሁም!" ወይም "ይህ ምድር አይገባችሁም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፎች" የሚያመለክተው የጥቃት ተግባር መፈጸምን ነው፡፡ "የምትፈልጉትን ለማግኘት በሰይፎቻችሁ የጥቃት ተግባር ፈጽማችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ በጣም የምጠላውን ተግባር አድርጋችኋል"
የጎረቢቶቻቸውን ሚስቶች አብረው በመተኛት ማርከሳቸው ተጠቁሟል፡፡ "እያንዳንዱ ወንድ ከጎረቢቱ ሚስት ጋር ተኝቷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በእስራኤል ፍርስራሽ ላይ ስለሚኖሩ ሰዎች ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"እኔ ህያው እንደሆንኩ፡፡" ያህዌ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ቀጥሎ የሚናገረው በእርግጥ እውነት መሆኑን ለማሳየት ነው፡፡ ይህ የከበረ ቃል መግቢያ መንገድ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በክብሬ እምላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በቀስት ይወድቃሉ" የሚለው ሀረግ ፈሊጣዊ ነው፡፡ "ጠላት በፍርስራሽ ውስጥ የቀሩትን ይገድላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"መቅሰፍት በምሽጎች እና በዋሻዎች ውስጥ የሚኖሩትን ይገድላቸዋል"
ምሽግ ሰዎች ራሳቸውን ከሚያጠቋቸው ጠላቶች ለመጠበቅ የሚገነቡት ግንብ ነው
ዋሻዎች በተራራ አተገብ/ጎን ወይም ከምድር በታች ሚገኙ የተፈጥሮ አዳራሾች/ቤቶች ናቸው፡፡ ብዙውን ጊዜ ከአለት የተሰሩ ናቸው፡፡
"እርሷ" የሚለው ቃል ምድሪቱን ያመለክታል፣ ይህም የምድሪቱን ነዋሪዎች የሚያመለክት ነው፡፡ "የምድሪቱ ሰዎች ከእንግዲህ ጠንካራ ነን ብለው የሚኮሩበት ነገር አይኖርም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከእንግዲህ በእስራኤል ተራሮች ማንም አይኖርም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"በምድሪቱ ወይም በተራሮቿ ላይ አቋርጦ የሚጎዝ አይኖርም"
ያህዌ እርሱ ያህዌ እንደሆነ ሰዎች ያውቃሉ ሲል፣ የመጨረሻው ከፍተኛ ስልጣን እና ሀይል ያለው እውነተኛው አምላክ እርሱ ብቻ እንደሆነ ማወቅ እንደሚገባቸው እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ብቸኛው እውነተኛ አምላክ እኔ ያህዌ እንደሆንኩ እወቁ" ወይም "እኔ ያህዌ የመጨረሻው ስልጣን እና ሀይል እንዳለኝ እወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጥላቻ" የሚለው ረቂቅ ስም "የምጠላቸው ነገሮች" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እነርሱ ያደረጓቸው እኔ የምጠላቸው ነገሮች በሙሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰዎቹ አድርገዋቸዋል/ፈጽመዋቸዋል"
ያህዌ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"ይናገር ዘንድ ያህዌ ለእርሱ የሰጠው" ወይም "ያህዌ ለእርሱ የሰጠው"
እዚህ ስፍራ "አፎች" የሚለው የሚወክለው ንግግርን ነው፡፡ ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "እነርሱ እኔን ስለ መውደዳቸው ይናገራሉ፣ ልባቸው ግን ፍትሃዊ ያልሆነ ጥቅምን ይከተላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልቦች" የሚለው የሚወክለው ፍላጎትን ነው፡፡ "በልቦቻቸው ትክክለኛ ያልሆነ ጥቅምን ለማግኘት ይፈልጋሉ" ወይም "ትክክለኛ ባልሆነ መንገድ ነገሮችን ለማግኘት ይፈልጋሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ እስራኤል ሰዎች መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "አንተ" የሚለው የሚያመለክተው ሕዝቅኤልን ሲሆን፣ እርሱ ደግሞ የተናገረውን መልዕክት ይወክላል፡፡ ይህ የሕዝቅኤልን መልዕክት ደስ ከለሚያሰኝ ዝማሬ ጋር ያነጻጽራል፤ ይህም ማለት ሰዎች እርሱን መስማት ያስደስታቸዋል፣ ነገር ግን መልዕክቱን ለመታዘዝ ስፍራ አይሰጡም፡፡ "ቃሎችህ ደስ የሚያሰኝ ዝማሬ እንደሆነ አድርገው ያስባሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ውብ ዝማሬ" ወይም 2) "የፍቅር ዝማሬ" ወይም "ስለ ፍቅር የተዘመረ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው በክር የሙዚቃ መሳሪያ በሚገባ የተጫወተው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ሙዚቃ ለመጫወት የሚጠቀሙበት የክር ሙዚቃ መሳሪያ
"ይህ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር የተናገራቸው ነገሮች ሁሉ እንደሚፈጸሙ እና ሕዝቅኤል ስለ ነገሩ ለህዝቡ እንደተናገረ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "እነሆ!" የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚሆነው ነገር ትኩረት ይሰጣል፡፡ "በእርግጥ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"እኔ አንተን ወደ እነርሱ በእርግጥ ነቢይ አድርጌ እንደ ላክሁህ"
በምዕራፍ 34፣ ያህዌ፣ የእስራኤል ህዝብ እንደ በግ መንጋ እንደሆኑ እና የእስራኤል መሪዎች ደግሞ መንጋውን እንደሚጠብቁ እረኞች ተደርገው ነገር ግን ድርሻቸውን ሳይወጡ እንደቀሩ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ነናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ/ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
የእስራኤል መሪዎች እረኞች እንደሆኑ ተደርጎ ተገልጸዋል፡፡ እረኛ መንጋውን እንደሚንከባከብ የህዝባቸው ጠባቂ እንዲሆኑ ይጠበቅባቸው ነበር፡፡ "እንደ እረኞች የሆኑ የእስራኤል መሪዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
መሪዎቹ ህዝቡን ከመጠበቅ ይልቅ የራሳቸውን ምቾት መጠበቃቸው የተገለጸው ራሳቸውን እንደሚጠብቁ ተደርጎ ነው፡፡ "ራሳቸውን ይመግባሉ፣ ራሳቸውንም ብቻ ይንከባከባሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት መሪዎች ህዝቡን ባለመንከባከባቸው ሊገስጻቸው ነው፡፡ "እረኞች መንጋውን ሊመግቡ፣ ሊንከባከቡትም ይገባል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል መሪዎች እንደ መጠፎ እረኛ ከመንጋው ምርጡን እያረዱ የሚበሉና የበጉን ጸጉር እየለበሱ ለመንጋው ግን ገድ እንደማየላቸው ተደርጎ መገለጹ ቀጥሏል፡፡ "እናንተ ለመንጋው ግድ እንደሌለው የሰባውን እንደሚመገብ… ሱፉን እንደሚለብስ እረኛ ብቻ ናችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የሰባው ክፍል የሚገኘው ከበጎች እና ፍየሎች ነው፡፡ "የቡን እና ፍየሉን ስብ ክፍል ትመገባላችሁ" ወይም "እናንተ የበጎቹን እና ፍየሎቹን ምርጥ ክፍል ትመገባላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከበጎች የሚገኘውን ሱፍ ትለብሳላችሁ"
"የሰባውን የበግ እና ፍየል ጠቦት"
"መንጋውን አትመግቡም፣ እንክብካቤም አታደርጉለትም"
ያህዌ በሕዝቅኤል በኩል ለእስራኤል መሪዎች መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ስለ እስራኤል ሰዎች እንደ በጎች መንጋ፣ የእስራኤል መሪዎችን ደግሞ ለመንጋው ግድ እንደማይላቸው እረኞች አድርጎ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ታመዋል" ወይም 2) "ደካማ ናቸው"
"ለቆሰሉት በተሰበሩ አጥንቶቻቸው ዙሪያ ጨርቅ አልጠቀለላችሁም"
"አጥንታቸው የተሰበረ በጎች" ወይም "የተጎዱ በጎች"
"አልመለሳችኋቸውም"
"የተተዉ በጎች" ወይም "ሌሎች ያባረሯቸው"
"በተጎቹ ወይም ፍየሎቹ" የሚሉት ቃላት ከዚህ ሀረግ ወጥተዋል/ተትተዋል፣ ነገር ግን በውስጠ ታዋቂነት እንደሚታወቁ ይታሰባል፡፡ "የጠፉት በጎች ወይም ፍየሎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
"በሀይል እና በጭካኔ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከዚያም ተበተኑ፣ ምክንያቱ እረኛ ስላልነበራቸው ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የዱር እንስሳት ሁሉ ሊያጠቋቸው እና ሊበሏቸው ይችላሉ"
"መንጋዬ በምድር ላይ ሁሉ ተበተነ"
ያህዌ በሕዝቅኤል በኩል ለእስራኤል መሪዎች መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ስለ እስራኤል ሰዎች እንደ በጎች መንጋ፣ የእስራኤል መሪዎችን ደግሞ ለመንጋው ግድ እንደማይላቸው እረኞች አድርጎ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከያህዌ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጥ ነው፡፡ "የያህዌን መልዕክት አድምጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ ሕያው እንደሆንኩ፡፡" ያህዌ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ቀጥሎ የሚናገረው በእርግጥ እውነት መሆኑን ለማሳየት ነው፡፡ ይህ የከበረ ቃል መግቢያ መንገድ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በክብሬ እምላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በሜዳ ያሉ አውሬዎች ሁሉ መንባዬን ስለሰረቁ እና ስለበሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
የተሰረቁ ነገሮች
እዚህ ስፍራ "ሁሉ" የሚለው በግ የሚበሉ የዱር እንስሳትን ሁሉ የሚያመለክት አጠቃላይ መገለጫ ነው፡፡ "በሜዳ የሚገኙ የዱር እንስሳት ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
"እረኛ ስለ ሌላቸው"
"ከእረኞቼ አንዱም መንጋዬን ለማግኘት አልሞከረም"
"ራሳቸው ተንከባከቡ" ወይም "ራሳቸውን መገቡ፣ ለራሳቸው እንክብካቤ አደረጉ"
"የእኔን መንጋ አልመገቡም፣ መንጋዬን አልተንከባከቡም"
ያህዌ በሕዝቅኤል በኩል ለእስራኤል መሪዎች መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ስለ እስራኤል ሰዎች እንደ በጎች መንጋ፣ የእስራኤል መሪዎችን ደግሞ ለመንጋው ግድ እንደማይላቸው እረኞች አድርጎ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የያህዌን መልዕክት አድምጡ፡፡" ይህ ከያህዌ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጥ ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአንደኛ መደብ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ፣ ጌታ ያህዌ እንዲህ እላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነሆ!" የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚሆነው ነገር ትኩረት ይሰጣል፡፡ "በእርግጥ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"እኔ እረኞችን እቃወማለሁ"
"ከእጃቸው…መጠየቅ" የሚለው ሀረግ አንድን ሰው ለአንድ ነገር ተጠያቂ ወይም በሀላፊነት ተጠያቂ ማድረግ ማለት ነው፡፡ "በመንጋዬ ላይ ለደረሰው ከፉ ነገር ሁሉ ተጠያቂ አደርጌ እይዛቸዋለሁ" ወይም "በመንጋዬ ላይ እንዲደርስ ላደረጉት ክፉ ነገር ሁሉ እቀጣቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ከእንግዲህ መንጋውን እንዲጠብቁ አልፈቀድላቸውም" ወይም "ከዚህ በኋላ የመንጋው ጠባቂ እንዲሆኑ አልተዋቸውም/አላደርግም"
"ራሳቸውን መገቡ ወይም ለራሳቸው እንክብካቤ አደረጉ"
እዚህ ስፍራ "አፍ" የሚወክለው መብላትን ነው፡፡ "ከእንግዲህ አይበሏቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እረኞቹ ከእንግዲህ የመንጋዬን በጎች እና ፍየሎች አይበሉም"
ያህዌ በሕዝቅኤል በኩል ለእስራኤል መሪዎች መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ስለ እስራኤል ሰዎች እንደ በጎች መንጋ አድርጎ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ እዚህ ስፍራ ስለ ራሱ የእነርሱ እረኛ እንደሆነ እና እንደሚንከባከባቸው ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአንደኛ መደብ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ፣ ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነሆ!" የሚለው ቃል እረኞች ቀጥሎ ለሚሆነው አስደናቂ መረጃ ትኩረት እንዲሰጡ ያነቃል፡፡
"ወደፊት ይመለከታሉ"
"በተበታተኑ መንጋዎቹ ጋር"
በመንጋው ውስጥ የሚገኙ እንስሳት መበታተናቸው ተጠቁሟል፣ ምክንያቱ የሚጠብቃቸው ወይም የሚንከባከባቸው እረኛ አለመኖሩ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የሚንከባከባቸው እረኛ በማጣታቸው ተበታተኑ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እንዲሁም አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"በደማናማ እና ጨለማ ቀን፡፡" ጥፋቶች የተገለጹት የጨለማ ቀን እንደሆኑ እንደሆኑ ተደርጎ ነው፡፡ "ችግር እና ጥፋት በደረሰባቸው ቀን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በጎቼን እና ፍየሎቼን አምጧቸው" ወይም "መንጋዬን አምጡ"
"ከሌሎች ህዝቦች ጋር ከሚኖሩበት ስፍራ"
ያህዌ ህዝቡን ከስደት ወደ ምድራቸው ይመልሳቸዋል፡፡ ይህም በመሆኑ እርሱ ሊንከባከባቸው እና በደህንነት ሊጠብቃቸው እንደሚችል የተገለጸው፣ ብዙ ስፍራ፣ ምግብ እና ውሃ በሚያገኙበት የሚያስቀምጣቸው እረኛቸው እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በጎች እና ፍየሎች ሊበሉት የሚችሉት ሳር እና ቅጠል/ትንንሽ ተክል የሚገኝበት መሬት
ይህ ሰዎች የሚኖሩበት ቦታ ነው፡፡ ብዙውን ጊዜ ሰዎች ሲሰፍሩ ቤት ሰርተው ይቀመጣሉ
ያህዌ በሕዝቅኤል በኩል ለእስራኤል መሪዎች መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ስለ እስራኤል ሰዎች እንደ በጎች መንጋ አድርጎ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ እዚህ ስፍራ ስለ ራሱ የእነርሱ እረኛ እንደሆነ እና እንደሚንከባከባቸው ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሊሚመገቡ/ሊግጡ የሚችሉበት ስፍራ"
"ብዙ ሳር እና ተክል የሚገኝበት እንስሳት ግጦሽ መሬት"
እንስሳት ሳር እና ሌሎች ተክሎች ማግኘታቸው
"እኔ ራሴ" የሚለው ትኩረት ይጨምራል፡፡ እግዚአብሔር ይህን የሚያደርገው እረኞች ያንን ባለማድረጋቸው ነው፡፡ (ደጋጋሚ ተውላጠ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
"ይመግቧቸው እና ይንከባከቧቸው…ይሆን
"እንዲያርፉ ይተዋቸው ይሆን"
"በጎቹ ወይም ፍየሎች" የሚሉት ቃላት በእዚህ ሀረግ ተዘለዋል/ተትተዋል፤ ሆኖም ግንዛቤ እንደሚያገኑ ይታሰባል፡፡ "የጠፉት በጎች ወይም ፍየሎች" (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሌሎች ያባረሯቸውን/ያስወጧቸውን መልሷቸው"
"የተሰበረውን በግ አጥንቱን በጨርቅ ጠቅልሉ" ወይም "የማናቸውንም በግ ቁስል ዙሪያውን በጨርቅ ጠቅልሉ"
"በግ" የሚለው ቃል በውስጠ ታዋቂነት አለ፡፡ "የሰባው እና ጠንካራው/ጤናማውን በግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በሕዝቅኤል በኩል ለእስራኤል መሪዎች መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ መልዕክቱን ለሕዝቅኤል መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ አሁን መልዕክቱ ለእስራኤል ህዝብ ነው፡፡
ያህዌ ስለ እስራኤል ሰዎች እንደ በጎች መንጋ፤ ስለ ራሱ የእነርሱ እረኛ እንደሆነ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአንደኛ መደብ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ፣ ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ትኩረት ስጡ፣ ምክንያቱም እኔ የምናገረው እውነተኛም ጠቃሚም ነውና"
"እኔ በአንደኛው በግ እና በሌላኛው መሃል ዳኝነት እሰጣለሁ"
ወንድ በጎች እና ፍየሎች ብዙውን ጊዜ በመንጋው ውስጥ ጠንካሮቹ ናቸው፤ ደግሞም የሚፈልጉትን በመንጋው ውስጥ ከሚገኙት እንስሳት ያገኛሉ፡፡
እግዚአብሔር እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው፣ በመንጋው ውስጥ የሚገኙትን፤ ለደካሞቹ በማያዝኑ ጠንካራ እንስሳት የተገለጹትን የእስራኤል መሪዎችን ለመገሰጽ ነው፡፡ ይህንን በዩዲቢ እንደሚገኘው በዐረፍተ ነገር መልክ መተረጎም ይቻላል፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ እስራኤል ሰዎች እንደ በጎች መንጋ፤ ስለ ራሱ የእነርሱ እረኛ እንደሆነ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአንደኛ መደብ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ፣ ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለመንጋዬ"
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚሆነው ትኩረት ይጨምራል፡፡ "በእርግጥ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"እኔ ራሴ" የሚለው ፍርድ የሚሰጠው ያህዌ ለመሆኑ ትኩረት ይሰጣል፡፡ (ደጋጋሚ ተውላጠ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰቡት በጎች እና ፍየሎች የከሱትን በጎች እና ፍየሎች መንከባከባቸውን እና እርስ በእርሳቸው በሚገባ መተያየታቸውን ያረጋግጣል"
በእስራኤል መሪዎች እና ጠንካራ ሰዎች፣ በመንጋው ውስጥ እንደሚገኙ ወፍራም እና ጠንካራ እንስሳ ተደርገው ይገለጻሉ፡፡ ደሃ እና ደካማ ሰዎች በመንጋው ውስጥ እንደሚገኙ የከሱ እና ደካማ እንስሳ ይገለጻሉ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እናንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሌሎችን በጎች እና ፍየሎች በሚገባ ያልተንከባከቡ በጎችን እና እንስሳትን ነው፡፡
"በአካላችሁ ጎን"
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ቀጡ" ወይም "ገፉ" 2) "በሱ" ወይም "ጠረቆሱ"
"በተለያዩ አቅጣጫዎች እንዲበታተኑ አደረጓቸው"
"ከእስራኤል ምድር እንዲሰደዱ"
ያህዌ ስለ እስራኤል ሰዎች እንደ በጎች መንጋ፤ ስለ ራሱ የእነርሱ እረኛ እንደሆነ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ማንም እንዲበዘብዛቸው አልፈቅድም" ወይም "ማንም እንዲሰርቃቸው አልፈቅድም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከዚህ በኋላ የሚሰረቅ ነገር አይኖርም፡፡" እረኞቹ እና የዱር እንስሳቱ ከያህዌ መንጋ በጎቹን እና ፍየሎቹን ይሰርቁ ነበር፡፡
"በላያቸው አስቀምጣለሁ" የሚለው ሀረግ ፈሊጥ ሲሆን ትርጉሙ አንድ ሰው ሌላውን እንዲያስተዳድር ማድረግ ማለት ነው፡፡ "አንድ እረኛ በበጎቼ እና ፍየሎቼ ላይ እሾማለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዳዊት" የተጠቀሰው ለዳዊት ትውልድ ነው፡፡ "የአገልጋዬ የዳዊት ትውልድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በእስራኤል ህዝብ ላይ ንጉሥ የሚሆነው የዳዊት ትውልድ የተገለጸው የእነርሱ እረኛ እንደሚሆን ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ገዢያቸው ይሆናል"
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ እስራኤል ሰዎች መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ስለ እስራኤል ሰዎች እንደ በጎች መንጋ አድርጎ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰላም የሚያመጣ ቃል ኪዳን"
እነዚህ በጎችን እና ፍየሎችን መግደል የሚችሉ የዱር እንስሳት ናቸው፡፡
አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይህንን "እነርሱን እና በኮረብቶቼ ዙሪያ የሚገኙ ስፍራዎችን ወደ በረከት እለውጣቸዋለሁ" ብለው ይተረጉማሉ፡፡
ይህ የሚያመለክተው የጽዮንን ተራራ ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"እንዲዘንብ አደርጋለሁ"
"በትክክለኛው ጊዜ"
"ይህ ዝናብ በረከት ይሆናል"
"ምድር የሚበላ ታበቅላለች" ወይም "ምግብ በምድር ይበቅላል"
"ደህና ይሆናል"
ያህዌ እርሱ ያህዌ እንደሆነ ሰዎች ያውቃሉ ሲል፣ የመጨረሻው ከፍተኛ ስልጣን እና ሀይል ያለው እውነተኛው አምላክ እርሱ ብቻ እንደሆነ ማወቅ እንደሚገባቸው እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ብቸኛው እውነተኛ አምላክ እኔ ያህዌ እንደሆንኩ እወቁ" ወይም "እኔ ያህዌ የመጨረሻው ስልጣን እና ሀይል እንዳለኝ እወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ባርነት የተገለጸው እንደ አንዳንድ እንስሳት ሰዎች ላይ ቀንበር እንደሚጫንባቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ከባርነት ነጻ ሳወጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚወክለው ሀይልን ወይም መቆጣጠርን ነው፡፡ "ባሪያ አድርገው ከተቆጣጠሯቸው እጅ" ወይም "እነርሱን ባሪያዎች ካደረጓቸው እጅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለ እስራኤል ሰዎች መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "አገራት" የሚለው የሚወክለው የአገራትን ህዝቦች ነው፡፡ "የተለያዩ አገራት ሰዎች ከዚህ በኋላ እነርሱን አይበዘብዙም/አይሰርቁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የተሰረቁ ወይም በሀይል የተወሰዱ ነገሮች ናቸው፡፡ "ዝርፊያ" የሚለቀው በሕዝቅኤል 7፡21 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"መራብ" ወይም "ከምግብ እጥረት የተነሳ ረሀብተኛ መሆን"
እዚህ ስፍራ "አገራት" የሚለው የሚገልጸው የአገራት ህዝቦችን ነው፡፡ "ንቀት" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከእንግዲህ የተለያዩ አገራት ሰዎች አይሰድቧቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እኔ…ከእነርሱ ጋር ነኝ" የሚለው ያህዌ ይረዳቸዋል ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "እኔ፣ ያህዌ አምላካቸው፣ እኔ እረዳቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአንድ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እነርሱ የእኔ ህዝብ ናቸው፣ እኔ ከእነርሱ ጋር እሆናለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ "የእስራኤል ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእስራኤል ህዝብ ለእርሱ የበጎች መንጋ እንደሆኑ እና ያህዌ እረኛቸው እንደሆነ ይገልጻል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ትንቢት እንዲናገር ይነግረዋል፡፡ ሕዝቅኤል ለሴይር ተራራ መናገር ይኖርበታል፣ ነገር ግን መልዕክቱ ለመላው የኤዶም ህዝብ ነው፡፡
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ነናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ/ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
የሴይር ተራራ ሩቅ ነው፣ ስለዚህ ሕዝቅኤል ሊመለከተው አይችልም፤ ነገር ግን ያህዌ በዚያ ላሉ ሰዎች ቅጣት እንዲደርስባቸው እንደ ምልክት ወደዚያ አቅጣጫ እንዲያይ ያዘዋል፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በሕዝቅኤል 6፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ወደ ሴይር ተራራ ዞረህ ትኩር ብለህ ተመልከት" ወይም "በዚያ የሚኖሩ ጥፋት ይደርስባቸው ዘንድ ወደ ሴይር ትኩር ብለህ ተመልከት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"የሴይር ተራራ፡፡" ያህዌ ለሕዝቅኤል የሚሰማ ይመስል ለሴይር ተራራ እንዲናገር ይናገረዋል፡፡ መልዕክቱ ለመላው የኤዶም ህዝብ ነው፡፡ "የሴይር ተራራ እና የኤዶም ሰዎች ከፈጸሙት ነገር የተነሳ በእርሱ ላይ የተነገረ ትንቢት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለተራራው" ወይም "ለኤዶም ሰዎች"
ያህዌ ለሕዝቅኤል ለሴይር ተራራ ልክ እንደሚሰማው አድርጎ እንዲናገር ያዘዋል፡፡ መልዕክቱ ለመላው የኤዶም ህዝብ ነው፡፡ "የሴይር ተራራ ሆይ ስማ፣ በእጄ እመታሃለሁ ደግሞም የአንተ ህዝብ ካደረገው የተነሳ ጠፍ እና ምድረበዳ አደርግሃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነሆ!" የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚሆነው ትኩረት ይጨምራል፡፡ "አድምጡ!" ወይም "በእርግጥ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"እኔ ጠላታችሁ ነኝ" ወይም "እኔ እቃመዋችኋለሁ"
እዚህ ስፍራ "እጅ" ሀይልን ይወክላል፡፡ "እናንተን ለመምታት ሀይሌን እጠቀማለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ጠፍ/ምድረበዳ" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ምድረ በዳ አደርግሃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቅኤል ለሴይር ተራራ የሚናገረውን መልዕክት ይቀጥላል፡፡ መልዕክቱ ለመላው የኤዶም ሰዎች ነው፡፡
ያህዌ እርሱ ያህዌ እንደሆነ ሰዎች ያውቃሉ ሲል፣ የመጨረሻው ከፍተኛ ስልጣን እና ሀይል ያለው እውነተኛው አምላክ እርሱ ብቻ እንደሆነ ማወቅ እንደሚገባቸው እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ብቸኛው እውነተኛ አምላክ እኔ ያህዌ እንደሆንኩ እወቁ" ወይም "እኔ ያህዌ የመጨረሻው ስልጣን እና ሀይል እንዳለኝ እወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ዘይቤ ትረጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1) "በሰይፍ ለሚገድሏቸው ጠላቶቻቸው አሳልፈህ ሰጠሃቸው" ወይም 2) "በሰይፍ ገደልካቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በጥፋት ጊዜ"
"እኔ ህያው እንደሆንኩ፡፡" ያህዌ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ቀጥሎ የሚናገረው በእርግጥ እውነት መሆኑን ለማሳየት ነው፡፡ ይህ የከበረ ቃል መግቢያ መንገድ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በክብሬ እምላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ደም ማፍሰስ" መግደል ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ለጠላቶቻችሁ ብዙዎቻችሁን መግደልን ቀላል አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ደም መፍሰስ" መግደል ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ያህዌ ስለ ደም ማፍሰስ የሚናገረው ሊያባርራቸው እንደሚችል ሰው አድርጎ ነው፡፡ "ጠላቶቻችሁ ቁልቁል አሳደው ይገደሏችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ደም መፍሰስ" መግደል ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ጠላት የእስራኤልን ህዝብ በጭካኔ ሲገድል ይህን ድርጊት አልጠላችሁምና" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሕዝቅኤል ለሴይር ተራራ የሚናገረውን መልዕክት ይቀጥላል፡፡ መልዕክቱ ለመላው የኤዶም ሰዎች ነው፡፡
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ቆርጦ መጣል" የሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ማጥፋት/መደምሰስ ማለት ነው፡፡ "ወደ እርሱ የሚገቡትንም ሆነ የሚወጡትን ሁሉ አጠፋለሁ ወይም 2) "ቆርጦ መጣል" አንድ ሰው አንድ ነገር እንዳያደርግ ማስቆም ለሚለው ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ "ሰዎች ወደ እርሱ እንዳይገቡና እንዳይወጡ/እንዳይመላለሱ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው የሚወክለው በጦርነት የተዋጓቸውን ጠላቶቻቸውን ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 31፡17 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጠላት በሰይፍ የገደላቸው" ወይም "በጦርነት የሞቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"እስከ ወዲያኛው ምድረ በዳ የሆነ፡፡" ይህ ጥፋቱን ትኩረት ሰጥቶ ለማጋነን የተነገረ ሊሆን ይችላል፡፡ "ከእንግዲህ ሰዎች በእናንተ ከተሞች ውስጥ አይኖሩም" (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት ሚሉትን ይመልከቱ)
"እናንተ" የሚለው ብዙ ቁጥር ነው፡፡ እግዚአብሔር በአንድ ተራራ ለሚኖሩ ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ በሴይር ተራሮች ለሚኖሩ ሰዎች እየተናገረ ነው፡፡ (አንተ/አንቺ የሚለው ነጠላ ቁጥር ተውላጠ ስም መልኮች)
ይህ ሕዝቅኤል ለሴይር ተራራ የሚናገረውን መልዕክት ይቀጥላል፡፡ መልዕክቱ ለመላው የኤዶም ሰዎች ነው፡፡
"አንተ" የሚለው ቃል የሴይር ተራሮችን ያመለክታል፡፡ ሕዝቅኤል ለተራራው የሚናገረው ተራራው እንደሚሰማው አድርጎ ነው፡፡ መልዕክቱ ለኤዶም ሰዎች ነው፡፡ "ህዝቦችህ እንዲህ ብለዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእስራኤል እና ይሁዳ ምድሮች"
"የእኔ" የሚለው ቃል በብዙ ቁጥር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የእኛ ይሆናሉ"
"እኛ" የሚለው ቃል የኤዶምን ሰዎች ያመለክታል፡፡
ያህዌ እስራኤልን እና ይሁዳን ይጠብቅ እንደነበር ተጠቁሟል፡፡ "ነገር ግን ያህዌ እስራኤልን እና ይሁዳን እየጠበቀ በዚያ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "በቁጣችሁ እና ቅናታችሁ ምክንያት እቀጣችኋለሁ" ወይም 2) "በቁጣና ቅናት በእስራኤል ህዝብ ላይ እንዳደረጋችሁት ልክ እንደዚያው እኔም በእናንተ ላይ በቁጣ እና ቅናት አደርግባችኋለሁ"
ይህ ሕዝቅኤል ለሴይር ተራራ የሚናገረውን መልዕክት ይቀጥላል፡፡ መልዕክቱ ለመላው የኤዶም ሰዎች ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ተራሮች" የሚለው የሚወክለው መላውን የእስራኤል ምድር ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በፍርስራሾች ስር ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
የሴይር ተራሮች ህዝብ የእስራኤልን ምድር ወስደው ለራሳቸው መጠቀሚያ ማድረጋቸው የተገለጸው የዱር እንስሳት እንደሆኑ እና የእስራኤል ተራሮችን እንደሚበሉ ተደርጎ ነው፡፡ "እነርሱ በዚህ ያሉት እኛ እንደንበላቸው ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሕዝቅኤል ለሴይር ተራራ የሚናገረውን መልዕክት ይቀጥላል፡፡ መልዕክቱ ለመላው የኤዶም ሰዎች ነው፡፡
ይህ በአንደኛ መደብ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ፣ ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አንተ" የሚለው የሴይር ተራሮችን ነው፣ ነገር ግን መልዕክቱ ለኤዶም ሰዎች ነው፡፡ "ጠፍ/ሰው የማይኖርበት ምድር" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የአንተ ህዝብ ባደረገው ነገር ምክንያት አንተን ሰው የማይኖርበት ምድረ በዳ አደርግሃለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መሬት" የሚለው ቃል የሚወክለው የምድር ሰዎችን ነው፡፡ "መላው" የሚለው ቃል በሴይር ተራሮች አቅራቢያ ብቻ የሚኖሩ ሰዎችን የሚያመለክት ማጠቃለያ ነው፡፡ "እኔ የአንተን ደስታ መደምሰሴን የሚያውቁ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ያህዌ ለእስራኤላውያን ርስት አድርጎ የሰጣቸውን ምድር ነው፡፡ "የእስራኤልን ምድር ሰው የማይኖርበት ባደረግሁ ጊዜ አንተ ሀሴት እንዳደረግህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "እኔ ምድርህን ሰው የማይኖርበት አደርጋለሁ" ወይም 2) "የአንተ ምድር ሰው የማይኖርበት በሚሆንበት ጊዜ እኔ ሀሴት አደርጋለሁ" ወይም 3) "አንተ ጠፍ/ሰው የማይኖርበት ስፍራ በመሆንህ ምክንያት ሌሎች ደስ እንዲላቸው አደርጋለሁ"
ያህዌ ለህዝቅኤል ለሴይር ተራራ መስማት እንደሚችል አድርጎ መናገሩን እንዲቀጥል ይነግረዋል፡፡ መልዕክቱ ለኤዶም ህዝብ ሁሉ ነው፡፡ "የሴይር ተራራ እና መላውን ኤዶም ሰው የማይኖርባቸው አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ" የሚለው ቃል ሊያመለክት የሚችለው 1) "የመሬት ሰዎች" ወይም 2) "የእስራኤል እና የይሁዳ ሰዎች"
ያህዌ ሕዝቅኤልን ትንቢት እንዲናገር ይነግረዋል፡፡ ሕዝቅኤል የሚናገረው ለእስራኤል ተራሮች ነው፣ ነገር ግን ለመላው የእስራኤል ሰዎች ነው፡፡
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እግዚአብሔር ሕዝቅኤል ለተራሮች ሰዎች እንደሆኑ አድረጎ እንዲናገር ይፈልጋል፡፡ መልዕክቱ ለእስራኤል ሰዎች ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የደስታ ስሜት መግለጫ ነው፡፡ "በጣም ደስ ተሰኝቻለሁ" ወይም "ይህ ድንቅ ነገር ነው" ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡
"በጣም ጥንታዊ ተራሮች፡፡" ይህ የእስራኤልን ከፍተኛ ተራሮች ያመለክታል፡፡
"አሁን የእኛ ሆንክ"
"ጠፍ" የሚለው ረቂቅ ስም "ሰው የማይኖርበት" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንተ የእስራኤል ተራራ ሰው የማይኖርበት በመሆንህ ምክንያት "በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ከሁሉም አቅጣጫ ጥቃት ስለደረሰብህ" ወይም "ጠላቶችህ በሁሉም አቅጣጫ ስላጠቁህ"
እዚህ ስፍራ፣ "ከንፈሮች" እና "ምላሶች" የሚወክሉት የሰዎችን ንግግር ነው፡፡ "ሰዎች ስለ አንተ መጥፎ ነገሮችን ይናገራሉ፣ አገሮችም ደግሞ ስለ አንተ ክፉ ወሬ ያወራሉ" (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ያህዌ ለሕዝቅኤል ለእስራኤል ተራሮች ትንቢት እንዲናገር መንገሩን ይቀጥላል፡፡ መልዕክቱ ለመላው የእስራኤል ሰዎች ነው፡፡
እዚህ ስፍራ፣ ዩዲቢ እንደሚያደርገው፣ ጽሁፉን ይበልጥ በተጠይቃዊ ስርአት ለማቀናጀት አያያዥ ሀረግ መጠቀሙ ተገቢ ሊሆን ይችላል፡፡ (ሀረጎችን/ቁጥሮችን ማቀናጀት የሚለውን ይመልከቱ)
"የጌታ ያህዌን መልዕክት መስማት"
"ሰው የማይኖርበት/ጠፍ" የሚለው ረቂቅ ስም "ሰው የማይኖርባቸው ከተሞች" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በውስጣቸው ምንም ሰው የማይኖርባቸው የጠፉ ከተሞች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች ለቀዋቸው የሄዱባቸው ከተሞች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጠላት የሰረቃቸው"
"እነዚያ ከበቧቸው ሌሎች አገራት ይሳለቃሉ
ይህ የያህዌን ቁጣ እሳት እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ ያህዌ እስራኤልን በጣም ይወዳታል፣ ስለዚህም ሌሎች አገሮች ሲያላግጡባት ይቀናል ደግሞም ይቆጣል፡፡ "በጥልቅ ቅናቴ ምክንያት" ወይም "በታላቅ ቁጣዬ ምክንያት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ደግሞም በመላው ኤዶም ላይ"
"ልብ" እና "መንፈስ" የሰውን ውስጣዊ ማንነት ይወክላለሉ፡፡ ደስታው እና ንቀት በአንድነት የመኖሩ ሃሳብ "መደሰት" እና "መናቅ" በሚሉ ግሶች ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የእስራኤልን ህዝብ የሚንቅ እና ምድሬን ሲወስዱ የሚደሰቱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚሆነው ትኩረት ይሰጣል፡፡ "በእርግጥ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ንዴት" እና "ቁጣ" የሚሉት ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ነገሮች ናቸው፡፡ በአንድነት ሆነው የእርሱን ቁጣ ጥልቀት ይገልጻሉ፡፡ "እጅግ በመቆጣቴ ምክንያት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"ሌሎች አገራት ሰደቧችሁ" ወይም "ሌሎች አገራት ተሳለቁባችሁ"
ይህ ለእስራኤል ተራሮች የያህዌን መልዕክት ይቀጥላል፡፡ መልዕክቱ ለእስራኤል ሰዎች የታሰበ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "እጄን አነሳለሁ" የሚለው እርሱ በእርግጥ ለማድረግ የማለውን እንደሚያደርግ የሚያሳይ ምልክታዊ ድርጊት ነው፡፡ "እኔ በእርግጥ ምያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ሀፍረት የሚደርስባቸው ህዝቦች የተገለጹት ሀፍረታቸውን እንደሚሸከሙት ተደርጎ ነው፡፡ "እነዚያ የከበቧችሁ ህዝቦች በእርግጥ ያፍራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እናንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእስራኤልን ተራሮች ነው፡፡
ይህ ለእስራኤል ተራሮች የያህዌን መልዕክት ይቀጥላል፡፡ መልዕክቱ ለእስራኤል ሰዎች የታሰበ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "እናንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእስራኤልን ተራሮች ሲሆን፣ በተራሮቹ ላይ የሚገኙትን ፍሬ የሚሰጡ ዛፎች ይወክላል፡፡ "የእናንተ ዛፎች ቅርንጫፍ ያበቅላሉ ደግሞም ፍሬ ይሰጣሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"ትኩረት ስጡ፣ ምክንያቱም እኔ የምናገረው እውነተኛም ጠቃሚም ነው፡ እኔ"
"እኔ ለእናንተ መልካም ነገሮችን ማድረግ እሻለሁ፡፡" "እናንተ" የሚለው ቃል የእስራኤልን ተራሮች ያመለክታል፡፡
"ለእናንተ መልካም እሆናለሁ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ህዝቤ፣ እስራኤል ምድራችሁን ያርሳል ዘርም ይዘራባችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለእስራኤል ተራሮች የያህዌን መልዕክት ይቀጥላል፡፡ መልዕክቱ ለእስራኤል ሰዎች የታሰበ ነው፡፡
ያህዌ ለተራሮች እየተናገረ ነው፡፡ ይህ ግለጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ስለዚህ፣ የእስራኤል ተራሮች፣ በእናንተ ላይ አበዛለሁ/ፍሬያማ አደርጋችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ "መላው የእስራኤል ህዝብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "መልሶ ሰው የሚኖርባት ከተማ ትሆናለች ደግሞም ፍርስራሾቿን መልሰው ይጠግናሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ፍሬያማ መሆን" የሚለው ፈሊጥ ሲሆን ትርጉሙ ብዙ ልጆች እና ትውልድ ማግኘት ማለት ነው፡፡ "በጣም ብዙ ህዝብ ይሆናሉ ደግሞም ብዙ ልጆች ይኖራቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በእናንተ ተራሮች ላይ አስቀሰድሞ ይኖር እንደነበረው ብዙ ህዝብ ይኖራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እርሱ ያህዌ እንደሆነ ሰዎች ያውቃሉ ሲል፣ የመጨረሻው ከፍተኛ ስልጣን እና ሀይል ያለው እውነተኛው አምላክ እርሱ ብቻ እንደሆነ ማወቅ እንደሚገባቸው እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ብቸኛው እውነተኛ አምላክ እኔ ያህዌ እንደሆንኩ እወቁ" ወይም "እኔ ያህዌ የመጨረሻው ስልጣን እና ሀይል እንዳለኝ እወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በተራሮች የሚኖሩ ህዝቦች እና የእስራኤል ምድር በቋሚነት የሚገለጸው ሰዎቹ እነርሱን እንደሚወርሱ ተደርጎ ነው፡፡ "አናንተን በቋሚነት/ለሁሌም ይወርሷችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ቀድሞ ልጆች ይሞቱ የነበሩት በምድሪቱ በቂ ምግብ ስላልነበረ እንደሆነ በውስጠ ታዋቂነት ተገልጽዋል፡፡ አሁን ምድሪቱ በቂ ምግብ ትሰጣለች፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለእስራኤል ተራሮች የያህዌን መልዕክት ይቀጥላል፡፡ መልዕክቱ ለእስራኤል ሰዎች የታሰበ ነው፡፡
"ለእናንተ ለተራሮች ሌሎች አገራት እንዲህ ይሏችኋል"
በእስረኤል በቂ ምግብ ባለመብቀሉ ብዙ ሰዎች መሞታቸው የእስራኤል ተራሮች ሰዎችን እንደበሉ ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ "ብዙ ሰዎች እንዲሞቱ ምክንያት ሆናችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የህዝባችሁ ልጆች እንዲሞቱ ምክንያት ሆናችኋል"
በእስራኤል በቂ ምግብ ባለመብቀሉ የሰዎች መሞት የተገለጸው የእስራኤል ተራሮች ሰዎችን እንደፈጁ ተደርጎ ነው፡፡ "ከእንግዲህ ሰዎች እንዲሞቱ ምክንያት አትሆኑም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተራሮቹ ሰዎች ሲሰድቧቸው እንደሚሰሙ አድርጎ ይገልጻል፡፡ "ከእንግዲህ ሌሎች ህዝቦች እንዲሰድቧችሁ አልፈቅድም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሀፍረት መድረሱ የተገለጸው ተራሮቹ ሀፍረት እንደሚሸከሙ ተደርጎ ነው፡፡ "ከእንግዲ ሰዎች እንድታፍሩ አያደርጓችሁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መውደቅ" የሚለው በጦርነት መሸነፍ ለሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ወይም ህዝባችሁ በመሸነፍ እንዲሰቃይ ምክንያት…" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ነናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ/ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ "የእስራኤልን ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ በሚኖሩበት መንገድ እና በሚያደርጓቸው ነገሮች"
ይህ ሰዎች ለቆሸሸ የሴት የወር አበባ ጨርቅ ካላቸውን ምላሽ ጋር ተነጻጽሯል፡፡ ይህ ባህሪያቸው ለያህዌ ምን ያህል ደስ እንደማያሰኝ ትኩረት ይሰጣል፡፡ "መንገዶቻቸው በወር አበባ እንደቆሸሸ ጨርቅ ደስ የማያሰኙኝ ነበሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
x
ያህዌ ስለ እስራኤል ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ በሕዝቅኤል 12፡15 ላይ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እንዲለያዩ እና በተለያየ ምድር እንዲኖሩ አደረግሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ በምድር ሁሉ ላይ በተንኳቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "መንገዶች" እና "ድርጊቶች" የሚሉት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ "ያደረጓቸው ነገሮች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚወክለው ያህዌን እና ክብሩን ነው፡፡ "በእኔ አፌዙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሌሎች ሰዎች…በማለታቸው"
ሰዎች ባዩት ነገር በመደነቃቸው ይህን ጥያቄ ይጠይቃሉ፡፡ "እነዚህ የያህዌ ህዝብ መሆናቸውን ላምን አልችልም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ያህዌ ከምድሩ አውጥቶ ስለጣላቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእስራኤልን ምድር ያመለክታል
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚወክለው ያህዌን እና ክብሩን ነው፡፡ "የእስራኤል ቤት ወደ ተለያዩ አገራት ሲሄድ፣ እኔ እንድዋረድ ያደርጋሉ፣ ነገር ግን ሰዎች እኔ ቅዱስ መሆኔን እንዲያውቁ እፈልጋለሁ፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ለቅዱሱ ስሜ እጠነቀቃለሁ"
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ "የእስራኤል ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፤ ደግሞም ለእስራኤል መልዕክት ይሰጠዋል፡፡
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ "የእስራኤል ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በእናንተ ምክንያት" ወይም "እናንተን ለመርዳት ስል"
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚወክለው ያህዌን እና ክብሩን ነው፡፡ "ነገር ግን በእናንተ ምክንያት ያፌዙብኝ የተለያዩ አገራት ሰዎች እኔ ቅዱስ መሁኔን ያውቃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የአገራት ህዝቦች በየሄዳችሁበት እንዲያፌዙ ምክንያት ሆናችኋል"
ያህዌ ለእስራኤል በሕዝቅኤል በኩል መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ህዝቡን ይቅር ማለቱ እና ከዚህ በኋላ ከኃጢአት እንዲነጹ ማድረጉ የተገለጸው በውሃ እንደሚያነጻቸው ተደርጎ ነው፡፡ "ትነጻላችሁ" የሚለው ሀርግ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በንጹህ ውሃ እንደምረጫችሁ ንጹህ አደርጋችኋለሁ፣ ደግሞም ጣኦቶችን ማምለክ እንድታቆሙ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ንጹህ እንዳትሆኑ የሚያደርጉ ነገሮች ሁሉ"
ያህዌ ለእስራኤል በሕዝቅኤል በኩል መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ህዝቡ ከእንግዲህ ግትር እንዳይሆን ያደርጋል፤ ያህዌን መውደድ እና ማገልገል የተገለጸው አሮጌ ልባቸውን እንደ ማውጣት እና አዲስ ልብ እና መንፈስ እንደ መስጠት ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" እና "መንፈስ" የሚለው የሚወክለው የሰውን አስተሳሰብ፣ ዝንባሌ፣ እና ስሜት ነው፡፡ "ልብ" እና "መንፈስ" የሚለው በሕዝቅኤል 11፡9 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"በውስጣችሁ" ወይም "በእናንተ ውስጥ"
ይህ የሚገልጸው ሰዎች ልባቸው ከድንጋይ የተሰራ ይመስል ግትር መሆናቸውን ነው፡፡ "የድንጋይ ልብ" የሚለው በሕዝቅኤል 11፡19 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እንደ ድንጋይ ጠንካራ የሆነ ልብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አካላችሁ"
ሰዎች ያህዌን ለማገልገል ፈቃደኞች መሆናቸው የተገለጸው ልባቸው እንደ ስጋ ለስላሳ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 11፡19 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እንደ ስጋ ለስላሳ የሆነ ልብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በአንዳች መንገድ የሚሰሩ ወይም የሚያከናውን ሰው የተገለጸው የሰውየው እርምጃ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 11፡20 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በህጌ እንድትሄዱ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል በሕዝቅኤል በኩል መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በያህዌ ዘንድ ተቀባይነት የሌለው ነገር የተገለጸው በአካል ንጹህ እንዳልሆነ ነገር ተደርጎ ነው፡፡ "እንዳልቀበላችሁ ከሚያደርጋችሁ ነገር ሁሉ አነጻችኋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ፍሬውን እንዲመጣ እጠራዋለሁ፡፡" ይህ ሀረግ ፍሬን የሚያቀርበው እንደ ያህዌ አገልጋይ አድርጎ ነው፡፡ "በእስራኤል ምድር ፍሬ እንዲኖር አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በምድሪቱ የያህዌ ረሃብ ማድረግ የተገለጸው እርሱ በህዝቡ ላይ ረሃብ እንደሚያስቀምጥ ተደርጎ ነው፡፡ "ከእንግዲህ በዚያ ረሃብ እንዲኖር አላደርግም" ወይም "ከእንግዲህ በዚያ ምግብ እንዲታጣ አላደርግም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሀፍረት መድረሱ የተገለጸው ህዝቡ ሀፍረትን እንደሚሸከም ተደርጎ ነው፡፡ "ከእንግዲህ አገራት በችጋር በመሰቃየታችሁ ምክንያት ሀፍረት እንዲሰማችሁ አያደርጉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል በሕዝቅኤል በኩል መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"ለእናንተ"
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይህን እወቁ" ወይም "በዚህ እርግጠኛ መሆን ትችላላችሁ፡፡" ያህዌ ይህን የተናገረው እርሱ ህዝቡን የሚያድሰው እነርሱ መልካም ስለሆኑ እንዳልሆነ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ሀረግ ወደ ጥቅሱ መጀመሪያ ሊወሰድ ይችላል፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ማፈር" እና "መዋረድ" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉምን ይጋራሉ፡፡ በአንድነት ሆነው የሀፍረቱን ጥልቀት ያጎላሉ፡፡ "ስለዚህ በጣም እፈሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"ካደረጋችሁት ነገር የተነሳ"
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ "የእስራኤል ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የተበላሸውን መሬት ታርሳላችሁ"
ዐይኖች የሚወክሉት እይታን ነው፡፡ "አልፈው በሄዱት እና ይህን በሚያዩት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል በሕዝቅኤል በኩል መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው በእስራኤል በኩል የሚያልፉትን ሰዎች ነው፡፡
"በውስጣቸው ማንም የማይኖርባቸው ፍርስራሾች"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ጠላት ያፈራረሳቸው" ወይም 2) "ሰዎች ሊገቡባቸው የማይችሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አሁን ህዝቡ ዳግም ገንብቷቸዋል፣ ደግሞም እንደገና በዚያ መኖር ጀምሯል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጠላት ያፈራረሰውን ከተማ ዳግም ገንብቻለሁ"
"በተራቆተው መሬት እህል ተዘርቶበታል"
ያህዌ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የእስራኤል ሰዎች እኔን ይጠይቁኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡን በፍጥነት እና በቁጥር ማብዛቱ የተገለጸው እንደ በግ መንጋ እንደበዙ ተደርጎ ነው፡፡ በጎች በጣም በፍጥነት ይባዛሉ፡፡ "እንደ በግ መንጋ እንዲባዙ ማድረግ" ወይም "ሰዎቹ እንደ በጎች በፍጥነት እንዲባዙ ማድረግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ለይቶ ማስቀመጥ" የሚለው ሀረግ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች ለመስዋእት ለይተው እንዳስቀመጧቸው እና ለተወሰነው በዓል ወደ እየሩሳሌም እንደሚያመጧቸው ብዙ ቁጥር ያላቸው በጎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"እጅ" የሚለው ቃል ብዙውን ጊዜ የሚውለው የአንድን ሰው ሀይል ወይም ድርጊት ለማመልከት ነው፡፡ የአንድ ሰው እጅ በሌላ ሰው ላይ መሆን፣ የዚያን ሰው በሌላኛው ላይ ሀይል ያለው መሆን ያመለክታል፡፡ ተመሳሳይ የሆነው "የያህዌ እጅ በእኔ ላይ ነው" የሚለው በሕዝቅኤል 1፡3 ላይ የሚገኘው ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በ…መሃል"
"በሁሉም አቅጣጫ"
እዚህ ስፍራ "እነሆ!" የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚሆነው አስደናቂ መረጃ ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል፡፡
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ያህዌ ለሕዝቅኤል እየተናገረ ነው፡፡
"የያህዌን መልዕክት አድምጡ"
"ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም " ቀጥሎ ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ"
"እስትንፋስ" የሚለው ስም "ተነፈሰ" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እስትንፋስ እሰጣችኋለሁ/እንድትተነፍስ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
በዚህ ሀረግ የሚገኘው "እስትንፋስ" የሚለው የዕብራይስጡ ቃል በጥቂት ዘመናዊ ቅጂዎች "መንፈስ" በሚል ተተርጉሟል፡፡ እንደዚሁም በሕዝቅኤል 37፡9 እንደሚገኘው "ነፋስ" በሚል ተተርጉሟል፡፡
ጡንቻዎችን ከአጥንቶች ጋር የሚያያይዙ የሰውነት ህዋሶች፡፡
ያህዌ እርሱ ያህዌ እንደሆነ ሰዎች ያውቃሉ ሲል፣ የመጨረሻው ከፍተኛ ስልጣን እና ሀይል ያለው እውነተኛው አምላክ እርሱ ብቻ እንደሆነ ማወቅ እንደሚገባቸው እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ብቸኛው እውነተኛ አምላክ እኔ ያህዌ እንደሆንኩ እወቁ" ወይም "እኔ ያህዌ የመጨረሻው ስልጣን እና ሀይል እንዳለኝ እወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡"ያህዌ እናገር ዘንድ እንዳዘዘኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል ሕዝቅኤል በተመለከተው መደነቁን ያሳያል፡፡
ይህ የሚያመለክተው እንደ ጠንካራ ክሮች የሆኑ እና አጥንቶችን እና ጡንቻዎችን በአንድነት የሚያያይዝን የሰውነት ክፍልን ነው፡፡ በሕዝቅኤል 37፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"እስትንፋስ" የሚለው ስም "ተንፈሰ" በሚል ግስ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ነገር ግን አይተነፍሱም ነበር" ወይም "ነገር ግን በህይወት አልነበሩም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች፡ 1)"እስትንፋስ" ወይም 2) "መንፈስ" ወይም 3) "ነፋስ"
"ነፋስ ሊነፍስበት ከሚችለው አራቱ አቅጣጫዎች፡፡" ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ከሁሉም አቅጣጫዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እነዚህ ጠላቶች እና አደጋዎች የገደሏቸው ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ያህዌ እኔን እንዳዘዘኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች፣ በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የያዕቆብ ትውልድ ለሆኑት እስራኤላውያን ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚሆነው ትኩረት ይሰጣል፡፡ "በእርግጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ከምድራቸው ጠፍተው እና ተወግደው የነበሩ ህዝቦች የተገለጹት፣ አንድ ሰው የዛፍ ቅርንጫፍን ወይም ጨርቅን እንደሚቆርጥ እንደተቆረጡ ተደርጎ ነው፡፡ "አገራችን/ህዝባችን ጠፍቷል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡን ማደሱ እና ወደ ምድራቸው መመለሱ የተገለጸው እነርሱን መልሶ ወደ ህይወት እንደሚያመጣቸው ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ያህዌ ለእስራኤል ቤት የተናገራቸው ቃላት ናቸው
x
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ነናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ/ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ለ"ማለት "መወከል" ማለት ነው፡፡ "ይሁዳን መወከል" ወይም "የይሁዳ ወግን መሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
የይሁዳ ነገድ በደቡባዊ የእስራኤል ግዛት ይሁዳ ተብሎ ኖሯል፡፡ እዚህ ስፍራ ስሙ የዋለው መላውን የደቡብ ግዛት ለማመልከት ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው በይሁዳ ደቡባዊ ግዛት የሚኖሩትን እስራኤላውያን ነው፡፡ "መላው የይሁዳ ጎሳ" ወይም "የይሁዳ ግዛት ክፍል የሆኑ የእስራኤል ነገዶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ዮሴፍ የኤፍሬም አባት ነበር፡፡ የኤፍሬም ነገድ በሰሜናዊ የእስራኤል ግዛት ኖሯል፡፡ እዚህ ስፍራ ስሞቹ የዋሉት መላውን የሰሜን ግዛት ለመወከል ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው በእስራኤል ሰሜናዊ ግዛት ለኖሩ እስራኤላውያን ነው፡፡ "መላው የእስራኤል ነገዶች" ወይም "የእስራኤል ግዛት ክፍል የነበሩ እስራኤላውያን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"አንድ በትር ይሆኑ ዘንድ"
ያህዌ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"በትሮችህ ምን ማለት ናቸው" ወይም "እነዚህ በትሮች ለምን ኖሩህ"
ይህ ለአንባቢው ቀጥሎ ለሚሆነው ነገር ልዩ ትኩረት እንዲሰጥ ይነግሩታል፡፡ "ተመልከት!" ወይም "አድምጥ!" ወይም " ቀጥሎ ለምነግርህ ነገር ትኩረት ስጥ!"
"የዮሴፍ በትር፡፡" ይህ የእስራኤልን መንግሥት ይወክላል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እጅ" የሚለው ቃል ሀይልን ያመለክታል፡፡ "ያ የኤፍሬም ሀይል ነው" ወይም "የኤፍሬም ነገድ የሚገዛው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"የእርሱ ተባባሪዎች የሆኑት ሌሎቹ የእስራኤል ነገዶች" ወይም "የዚያ ግዛት ክፍል የሆኑ ሌሎች የእስራኤል ነገዶች"
"የይሁዳ በትር፡፡" ይህ የይሁዳን መንግሥት ይወክላል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ህዝቦቹ የተወከሉት በ"ዐይኖቻቸው" ሲሆን ይህም ለሚመለከቱት ነገር ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "እናንተን በሚመለከቱበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"ተመልከቱ" ወይም "አድምጡ" ወይም " ቀጥሎ ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ"
ይህ በሕዝቅኤል 11፡20 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ "ዳዊት" ያለው የዳዊትን ትውልድ ለማመልከት ነው፡፡ "አገልጋዬ ዳዊት" የሚለው በሕዝቅኤል 34፡23 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "የአገልጋዬ የዳዊት ትውልድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው አንድ ህዝብን የሚመራ ንጉሥ በጎችን እንደሚያሰማራ እረኛ እንደነበር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 34፡23 እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"በእስራኤል ህዝብ ላይ"
ይህ የሚገልጸው ልክ እንደ አንድ ሰው እርምጃ ማከናወንን ወይም ማድረግን ነው፡፡ "እኔ እንዳዘዝኩት ይኖራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ኖሩ"
ያህዌ ስለ እስራኤል ህዝብ እየተናገረ ነው፡፡
"እኔ አስተካክላለሁ" ወይም "እኔ እፈጥራለሁ"
"ሰላም የሚያመጣ ቃል ኪዳን፡፡" ይህ በሕዝቅኤል 34፡25 እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ በእስራኤል ምድር እንደገና እንደሚመሰርታቸው ተጠቁሟል፡፡ "እኔ በእስራኤል ምድር አስቀምጣቸዋለሁ" ወይም "እኔ በእስራኤል ምድር በደህንነት እንዲኖሩ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእነርሱ ህዝብ እንዲበዛ አደርጋለሁ"
"የተቀደሰው መቅደሴ" ወይም "የተቀደሰው ቤተ መቅደሴ"
"በመሃላቸው"
"እኔ የምኖርበት ስፍራ"
ተመሳሳዩ ሀረግ በሕዝቅኤል 11፡20 ላይ እንዴት አንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ እግዚአብሔር ለነቢዩ ወይም ለህዝቡ የተናገረውን ነገር ለማስተዋወቅ የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ይህንን መልዕክት ነናገረ" ወይም "ያህዌ እነዚህን ቃላት ተናገረ/ያህዌ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በዚያ ያሉ ሰዎችን ትኩር ብሎ መመልከት ይህ ጎግን እና ማጎግን ለመቅጣት በምልክትነት የተሰጠ ትዕዛዝ ነው፡፡ ተመሳሳዩ ሀረግ በሕዝቅኤል 4፡3 ላይ እንዴት አንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ዋና አለቃውን… ቶቤል፣ የማጎግን ምድር እና ጎግን ትኩር ብለህ ተመልከት" ወይም "ወደ ዋና አለቃው ጎግ፣…ይቀጡ ዘንድ ወደ ቶቤል፣ እና ወደ ማጎግ ምድር ትኩር ብለህ ተመልከት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምልክታዊ/ትዕንርታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ፊት" ለትኩረት ወይም ለመመልከት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ፊትህን አድርግ" የሚለው የሚወክለው ትኩር ብሎ መመልከትን ነው፡፡ "ትኩር ብለህ ተመልከት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ጎግ በሚገዛበት አካባቢ ማጎግ ምድር እንደሆነ በውስጠ ታዋቂነት ተጠቁሟል፡፡ "በማጎግ ምድር የሚገዛው ጎግ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በማጎግ ምድር የሚገዛ መሪ ወይም ንጉሥ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለጎግ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
እነዚህ ሀረጎች የጎግን ሰራዊት የሚተባበሩ የተለያዩ አገራትን ይዘረዝራሉ፡፡
እዚህ ስፍራ "በመንጋጋህ መንጠቆ" የሚለው የሚወክለው እግዚአብሔር ጎግን አንደሚቆጣጠር ነው፡፡ ሰዎች በእንስሳት አፍ ሉጋም የሚያስገቡት ወደሚፈልጉት ስፍራ ለመንዳት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጋት ለጦርነት የተዘጋጀን ሰራዊት ይገልጻሉ፡፡
ከጥቁር ባህር በስተ ሰሜን የሚኖሩ ህዝቦች
ይህ በሕዝቅኤል 27፡14 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
x
ያህዌ ለጎግ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"በዚያን ጊዜ"
እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ይሰጣሉ፤ ደግሞም አንድ ሀረግ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ "በጣም ክፉ የሆነ ነገር ለማድረግ ታቅዳለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚያመለክተው የእርሱን አስተሳሰብ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ስለ እቅዶች ታስባለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ጎግ እነዚህን ነገሮች ለብቻው አያደርግም፡፡ ብዙዎቹን ነገሮች የሚያደርገው የእርሱ ሰራዊት ነው፡፡ "እኔ እና ሰራዊቴ እናደርጋለን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለጎግ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 27፡22 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 25፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እነዚህ ሁለት ጥያቄዎች ጎግ እስራኤልን ያለ ምክንያት ለማጥቃት በመነሳቱ እርሱን ለመክሰስ የቀረቡ ናቸው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ለንጥቂያ፣ ወርቅና ብር ለመውሰድ፣ ከብቶቻቸውን እና ንብረታቸውን፣ እንደዚሁም ብዙ ሀብት ለመዝረፍ ሰራዊትህን መሰብሰብህ ትክክል አይደለም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ እናም በአንድ ሀረግ ሊጠቃለሉ ይችላሉ፡፡ "ከብቶቻቸውን ለመንጠቅ እና ከፍ ያለ ዋጋ ያላቸውን ሀብቶቻቸውን ለመዝረፍ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ለጎግ መናገር ያለበትን ይነግረዋል፡፡
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚያነሳው ጎግ በእስራኤል ውስጥ ስለሚኖሩ ሰዎች በእርግጥ መስማቱን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "በዚያን ቀን፣ ህዝቤ እስራኤል ተጠብቀው ሲኖሩ ስለ እነርሱ ትሰማለህ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ተነጻጻሪ ዘይቤ ትርጉም ሰራዊቱ መላዋን ምድር እስኪሸፍን ድረስ ብዙ ይሆናል ማለት ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 38፡9 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ዓለም ከመጥፏትዋ በፊት ያለውን ጊዜ ነው፡፡ "በመጨረሻው ቀን" ወይም "በዓለም መጨረሻ"
መላው ህዝብ ያህዌ በጎግ ላይ ያደረገውን ሲመለከቱ እርሱ ቅዱስ እንደሆነ ያውቃሉ
"እኔ ማን እንደሆንኩ ያውቃሉ"
ያህዌ ለሕዝቅኤል ለጎግ መናገር ያለበትን መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ጎግን ወደ እስራኤል ምድር ያመጣው እርሱ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "በእነርሱ ላይ ያመጣሁህ… አንተ ነህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ያ እኔ የተናገርኩት"
"ባለፈው ዘመን" ወይም "ከረጅም ጊዜ አስቀድሞ"
እዚህ ስፍራ "እጀ" የሚያመለክተው እነዚህ ነቢያት የያህዌን መልዕክት የመጻፋቸውን እውነታ ነው፡፡ "በአገልጋዮቼ አማካይነት" ወይም "በአገልጋዮቼ በኩል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በእስራኤል ህዝብ ላይ"
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ከፍ ይላል" ማለት "ይነሳል" ማለት ሲሆን ቁጣው እንደሚጨምር ይገልጻል፡፡ "ቁጣ" እና "ንዴት" የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ነገርን ሲገልጹ፣ በአንድነት ቁጣው ምን ያህል ጠንካራ እንደሚሆን ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "ቁጣዬ እጅግ ይጨምራል" ወይም "በእናንተ ላይ እጅግ እቆጣለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ጥንድ ትርጉም የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ጎግ መልዕክቱን ለሕዝቅኤል መስጠቱን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ስፍራ "ቅናት" የሚለው የሚያመለክተው ክብሩን ከጎግ ጥቃት ለመጠበቅ ያለውን ፍላጎት ነው፡፡
የያህዌ ቁጣ ታላቅነት የተገለጸው እንደ እሳት የሚፋጅ ተደርጎ ነው፡፡ "ቁጣዬ ጠንካራ በመሆኑ ምክንያት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የሚንቀጠቀጡት ስለ ፈሩ ነው፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "በፊቴ በፍርሃት ይንቀጠቀጣሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ያህዌ ተራሮች እንዲወድቁ ያደርጋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ጎግ መልዕክቱን ለሕዝቅኤል መስጠቱን ይቀጥላል፡፡ ስለ ጎግ ህዝብ አንድ ሰው እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው ቃል ሰዎችን ለመግደል ሰይፍ ለሚጠቀሙ ወታደሮች ሜቴኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ወታደሮች እርሱን እንዲያጠቁ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእስራኤልን ምድር ያመለክታል፡፡ "በሁሉም የእስራኤል ተራሮች ላይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" ለውጊያ ሰይፉን ለሚጠቀምበት ሰው ሜቴኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ወታደሮቹ በሙሉ እርስ በእርሳቸው ይዋጋሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አብሮት የተሰለፈው ወታደር"
እዚህ ስፍራ "ደም" ለጉዳት እና ሞት ሜቴኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "በህመም እና ሰራዊት እንዲገድለው በመላክ እፈርድበታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
የዐረፍተ ነገሩን ቅደም ተከተል መቀየር ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ የዝናብ ጎርፍ እና ከባድ በረዶ እንዲሁም ድኝ በላዩ አፈሳለሁ"
ከሰማይ የሚወርድ በረዶ
"ታላቅነት" እና "ቅዱስነት" የሚሉት ረቂቅ ስሞች በቅጽል መልክ ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ "ታላቅ እና ቅዱስ መሆኔን አሳያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዐይኖች" የሚለው የሚያመለክተው ለመረዳት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሆነውን እይታን ነው፡፡ "ብዙ አገሮች እኔ ማን እንደሆንኩ እንዲያውቁ አደርጋለሁ፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እርሱ ያህዌ እንደሆነ ሰዎች ያውቃሉ ሲል፣ የመጨረሻው ከፍተኛ ስልጣን እና ሀይል ያለው እውነተኛው አምላክ እርሱ ብቻ እንደሆነ ማወቅ እንደሚገባቸው እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ብቸኛው እውነተኛ አምላክ እኔ ያህዌ እንደሆንኩ እወቁ" ወይም "እኔ ያህዌ የመጨረሻው ስልጣን እና ሀይል እንዳለኝ እወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ መልዕክቱን ለጎግ ይነግረው ዘንድ ለሕዝቅኤል ሰጠው፡፡
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ አንባቢው ቀጥሎ ለሚሆነው ልዩ ትኩረት እንሰጥ ያደርገዋል፡፡ "ተመልከት!" ወይም "አድምጥ!" ወይም ቀጥሎ ለምነግርህ ትኩረት ስጥ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"እኔ ጠላት ሆኜሃለሁ/ተነስቼብሃለሁ"
አንዳንድ ዘመናዊ ቅጂዎች የዕብራይስጡን አገላለጽ "የሮህ፣ ሞሳህ እና ቶቤል አለቃ" ብለው ይተረጉሙታል፡፡ ይህ ለጎግ ሌላው መጠሪያ ነው፡፡ እነዚህ ስሞች በሕዝቅኤል 38፡2-3 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "የሞሳህ እና ቶቤል ዋና አለቃ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ጎግን እንደ እንስሳ እንደሚመራው ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በተራሮች ላይ በመገኘቱ እግዚአብሔር ጎግን ወደ "ላይ" ወደ እስራኤል እንደሚያመጣው ይናገራል፡፡
የጎግን ደጋን መምታት እና ቀስቶችን ከእጁ ማስጣል የተገለጸው እግዚአብሔር የጎግ ሰራዊት ሀይል እንደሚያጠፋው ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ መልዕክቱን ለጎግ ይነግረው ዘንድ ለሕዝቅኤል መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ተመሳሳይ ሰዎችን ነው፡፡ በአንድ ሀረግ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ወታደሮችህ ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ስጋ በል አሞሮች የሰዎችን በድን መብላታቸው የተገለጸው ያህዌ ለእነርሱ ምግብ እንደሰጣቸው ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ያህዌ በጎግ እና በሰራዊቱ ላይ ተፈጥሯዊውን እሳት ይልካል ወይም 2) "እሳት" ነገሩ ለሚያስከትለው ጥፋት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናላባት በአሁኗ ቱርክ ምድር ይኖሩ የነበሩ የጥንት ሰዎች ስም ነው፡፡ ማጎግ የሊድያ ጥንታዊ ህዝብ ሊሆን ይችላል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 38፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ እርሱ ያህዌ እንደሆነ ሰዎች ያውቃሉ ሲል፣ የመጨረሻው ከፍተኛ ስልጣን እና ሀይል ያለው እውነተኛው አምላክ እርሱ ብቻ እንደሆነ ማወቅ እንደሚገባቸው እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል6፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ብቸኛው እውነተኛ አምላክ እኔ ያህዌ እንደሆንኩ እወቁ" ወይም "እኔ ያህዌ የመጨረሻው ስልጣን እና ሀይል እንዳለኝ እወቁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ መልዕክቱን ለጎግ ይነግረው ዘንድ ለሕዝቅኤል መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ስፍራ "ቅዱስ ስሜ" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚያመለክተው የያህዌን ባህሪይ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔ፣ ህዝቤ እስራኤል፤ እኔ ቅዱስ እንደሆነኩ እንዲያውቅ አደርጋለሁ" በሚው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ አንባቢው ቀጥሎ ለሚሆነው ልዩ ትኩረት እንሰጥ ያደርገዋል፡፡ "ተመልከት!" ወይም "አድምጥ!" ወይም ቀጥሎ ለምነግርህ ትኩረት ስጥ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ደግሞም ይህ በእርግጥ እንደሚፈጸም ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "በእርግጥ ይህ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ መልዕክቱን ለጎግ ይነግረው ዘንድ ለሕዝቅኤል መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እስራኤላውያን ከመሳሪያዎች የሚያገኙትን እንጨት ለእሳት መለኮሻ ይጠቀሙበታል፡፡ "እሳት ለመለኮስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ዝርዝሮች የዘመኑን አይነተኛ የጦር መሳሪያ አይነቶች ይጨምራል፡፡ በአጠቃላይ የጦር መሳሪያዎችን ሊወክል ይችላል፡፡
እንደ ጦር መሳሪያ የሚያገለግሉ የእንጨት ብትሮች
እዚህ ስፍራ "መቀማት" እና "መዝረፍ" የሚሉት ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ጎግ የእስራኤልን ሀብት ለመውሰድ ፈልጓል፣ ነገር ግን ያህዌ ጎግ ያንን ማድረግ እንዳይችል ከልክሎታል፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
"ዝርፊያ" የሚለውን በሕዝቅኤል 23፡46 ላይ እንደ ተተረጎመው ይተርጉሙት፡፡
ያህዌ ለሕዝቅኤል በጎግ ላይ የሚደርስበትን መናገር ጀምሯል
ይህ አስፈላጊ ትዕይንትን ያመለክታል፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህ ለማድረግ መንገድ ካለው እዚህ ስፍራ ልትጣሙበት ትችላላችሁ፡፡
ጥቂት ዘመናዊ ቅጂዎች እዚህ ስፍራ የዕብራይስጡን አገላለጽ "በባህሩ በኩል በስተ ምስራቅ" በማለት ይተረጉሙታል፡፡
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "መቃብሩ ይገድበዋል" ወይም 2) "የሞተው ሰራዊት ይገድበዋል"
"በዚያ የእስራኤል ቤት"
"ሰዎች ይጠሩታል"
"የጎግ ታላቅ ሰራዊት ሸለቆ"
ያህዌ ለሕዝቅኤል በጎግ ላይ የሚደርስበትን መናገር ቀጥሏል፡፡
"7 ወራት፡፡" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የያዕቆብ ትውልድ ለሆኑ እስራኤላውያን ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡ "እስራኤላውያን" ወይም "የእስራኤል ወገን ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በአይሁዶች ህግ፣ የሞተ አካል የሚነካውን ማናቸውንም ነገር ያረክሳል፤ ደግሞም "ያልነጻ" ያደርገዋል፡፡ እነዚህን አካሎች መቅበር የሚገለጸው ምድሪቱን እንደ ማንጻት ወይም ንጹህ እንደማድረግ ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"የጎግ ሰራዊትን ወታደሮች መቅበር"
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል በጎግ ላይ የሚደርስበትን መናገር ቀጥሏል፡፡
"በእስራኤል ምድር በሙሉ"
ይህ የሚያመለክተው ወደ እስራኤል ምድር ሲገቡ ያህዌ የገደላቸውን የጎግ ወታደሮች በድን ነው
"ስለዚህም የተሰየሙ/የተቀጠሩ ወንዶች በድኖቹን ይቀብሩ ይሆናል"
በአይሁዶች ህግ፣ የሞተ አካል የሚነካውን ማናቸውንም ነገር ያረክሳል፤ ደግሞም "ያልነጻ" ያደርገዋል፡፡ እነዚህን አካሎች መቅበር የሚገለጸው ምድሪቱን እንደ ማንጻት ወይም ንጹህ እንደማድረግ ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ "ሰባተኛ" ለሰባት ተከታታይ ቁጥር ነው፡፡ (ተከታታይ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ከበድኖች የሚቀረው ነው
ሁለት ክፍል ሰዎች አሉ፡፡ የመጀመሪያዎቹ የበድኖቹን ስፍራ ይለያሉ፣ ሁለተኛው ቡድን በድኖቹን ይቀብራል፡፡
የዚህ ስም ትርጉም "ታላቅ ሰራዊት" ማለት ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ወፎች እና የዱር እንስሳት በጎግ ላይ ምን እንደሚያደርጉ መልዕክት ይሰጠዋል፡፡
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ለመስዋዕት "ለግብዣ" ወይም "ለእርድ፡፡" ያህዌ ለወፎች እና ለእንስሳት በጣም ጥሩ ምግብ ይሰጣቸዋል ማለት እንጂ እርሱ ያመልካቸዋል ማለት አይደለም፡፡
ያህዌ በምጸት እየተናገረ ነው፡፡ በተለመደው ሁኔታ ሰዎች ለእግዚአብሔር መስዋዕት ያቀርባሉ፡፡ እዚህ ስፍራ፣ እግዚአብሔር ሰዎችን ለእንስሳት እየሰዋ ነው፡፡ "እነርሱ ወንድ በጎች፣ ጠቦቶች፣ ፍየሎች፣ እና ወይፈኖች የሆኑ ይመስል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምጽት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በባሳን ሲግጡ/የተሰማሩት ሁሉም ሰቡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ወፎች እና የዱር እንስሳት በጎግ ላይ ምን እንደሚያደርጉ መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"እርካታ" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እናንተ እስክትረኩ ድረስ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ስካር" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እስክትሰክሩ ድረስ" ወይም "እስትሰክሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰረገላ" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚያመለክተው በሰረገላ ውስጥ ያሉትን ወንዶች ነው፡፡ "ሰረገላ ነጂ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ የተደጋገሙት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ በአንድ ሀረግ ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡ "እያንዳንዱ ወታደር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ለእስራኤል ስለሚሆነው መልዕክት ይነግረዋል
ያህዌ ስለ ክብሩ የሚናገረው በአገራት መሃል ሊመለከቱት በሚችሉት ስፍራ እንደሚያስቀምጠው አድርጎ ነው፡፡ "አገራት ክብሬን እንዲመለከቱ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለቱም ሀረጎች ያህዌ በእስራኤል ላይ የሚያደርገውን ፍርድ ያመለክታሉ፤ ገለጻው የተደጋገመው ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ በአንድ ሀረግ ሊጠቃለል ይችላል፡፡ "በእነርሱ ላይ የምፈርድበት መንገድ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚያመለክተው ለቅጣት ያህዌ የሚጠቀምበትን ሀይል ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በጎግ እና በሰራዊቱ ላይ"
"ቤት" የሚለው በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የያዕቆብ ትውልድ ለሆኑ እስራኤላውያን ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡ "እስራኤላውያን" ወይም "የእስራኤል ወገን ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል ስለሚሆነው ለሕዝቅኤል መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"ቤት" የሚለው በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች፣ በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የያዕቆብ ትውልድ ለሆኑ እስራኤላውያን ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡ "እስራኤላውያን" ወይም "የእስራኤል ወገን ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በደል/ኃጢአት" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ኃጢአት ስለ ሰሩ እና ስለካዱኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ፊት" የሚያመለክተው የያህዌን እርዳታ እና ድጋፍ ነው፡፡ "እኔ እነርሱን መጠበቄን እና መንከባከቤን አቆማለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሀይልን ያመለክታል፡፡ "በእነርሱ ጠላቶቻቸው ላይ ሀይል እሰጣለሁ/ ጠላቶቻቸው በእነርሱ ላይ ሀይል እንዲያገኙ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ መውደቅ የሚወክለው መገደልን ሲሆን፣ ሰይፍ ደግሞ ጦርነትን ይወክላል፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 32፡23 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጠላቶቻቸው ሁሉንም በጦርነት ገደሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው የሰዎቹን አስጸያፊ ባህሪይ ሲሆን ይህም የተገለጸው ልክ በአካል ንጹህ እንዳልሆኑ ተደርጎ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "ንጹህ አለመሆን" ማለት በመሰረቱ "ኃጢአት" እንደ ማለት ነው፡፡ "አስጸያፊ ባህሪያቸው እና ኃጢአታቸው" ወይም "ኃጢአቶቻቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ጥንድ ትርጉም የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል ስለሚሆነው ለሕዝቅኤል መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"እድል ማደስ" የሚለውን በሕዝቅኤል 16፡53 ላይ ባለው መሰረት ይተርጉሙት፡፡ ሆኖም አንዳንድ ዘመናዊ ቅጂዎች የዕብራይስጡን አገላለጽ እዚህ ስፍራ "ያዕቆብን ከምርኮ እመልሳለሁ" ብለው ይተረጉሙታል፡፡
"ቤት" የሚለው በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች፣ በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የያዕቆብ ትውልድ ለሆኑ እስራኤላውያን ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡ "እስራኤላውያን" ወይም "የእስራኤል ወገን ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እንደሚያከብሩኝ አረጋግጣለሁ"
የትርጉም ባለሙያዎች በዚህ ሀረግ ትርጉም አይስማሙም፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "በሀፍረት እና በክህደታቸው ሁሉ ይጸጸታሉ" ወይም 2) "ሀፍረታቸውን እና ክህደታቸውን ሁሉ ይረሳሉ"
"ታማኝ አለመሆናቸው"
እዚህ ስፍራ "እይታ" የሚለው ለመረዳት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ብዙ አገራት ለእስራኤል ቤት ከማደርገው የተነሳ እኔ ቅዱስ መሆኔን ይረዳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል ስለሚሆነው ለሕዝቅኤል መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ሕዝቅኤል በሚጽፍበት ጊዜ፣ እስራኤል ገና በባቢሎን ነበሩ
እዚህ ስፍራ "ፊቴን ከእንግዲህ አልሰውርም" የሚለው ፈሊጥ ሲሆን ትርጉሙ ያህዌ እስራኤልን ከእንግዲህ በባቢሎን በስደት አይተውም ማለት ነው፡፡ "ከዚህ በኋላ አልተዋቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ መንፈሱን አብዝቶ መስጠት የተገለጸው መንፈስን እንደ "ማፍሰስ" ተደርጎ ነው፡፡ "መንፈሴን በልግስና ለእስራኤል ቤት ስሰጥ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች፣ በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የያዕቆብ ትውልድ ለሆኑ እስራኤላውያን ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡ "እስራኤላውያን" ወይም "የእስራኤል ወገን ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት የ25፣ 10 እና 14 ተከታታይ ቁጥሮች ናቸው፡፡ (ተከታታይ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የእኛ" የሚለው የሚያመለክተው ባቢሎናውያን ንጉሥ ዮአኪንን አስገድደው ከኢየሩሳሌም ካስወጡበት ጊዜ አንስቶ በባቢሎን የነበሩትን ሕዝቅኤልን እና አስራኤላውያንን እንጂ አንባቢውን አይደለም፡፡ "እኛ ምርኮኛ ከሆንን በኋላ" ወይም "ባቢሎናውያን ወደ ባቢሎን ምርኮኛ አድርገው ከወሰዱን በኋላ" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዕብራውያን የወር አቆጣጠር የመጀመሪያው ወር ነው፡፡ አስረኛው ቀን በአውሮፓውያን አቆጣጠር በሚያዚያ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወሮች እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ባቢሎናውያን የኢየሩሳሌምን ከተማ ያዙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚያመለክተው ያህዌ ለሕዝቅኤል ከተፈጥሮ በላይ የሆነ ራዕይ ለማሳየት ያለውን ሀይል ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 1፡3 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"እሱ እኔን አስቀመጠኝ"
"ያህዌ ቤቶቹ/ህንጻዎቹ ወዳሉበት ስፍራ አመጣኝ"
ሕዝቅኤል በተመለከተው ተደንቆ ነበር
"መልክ" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የሚገለጽበት መንገድ ነሐስ በሚገለጽበት መንገድ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"ከላይነን/ሊኖ የተሰራ ገመድ፡፡" ይህ በጣም ረጅም ርቀትን ለመለካት የሚያገለግል መሳሪያ ነው
ይህ የክር አይነት ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 9፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ
ይህ አጭር ርቀትን መለኪያ መሳሪያ ነው
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
የዚህ ፈሊጥ ትርጉም "ትኩረት አድርግ" ወይም "አስብ" ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የያዕቆብ ትውልድ ለሆኑ እስራኤላውያን ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡ "እስራኤላውያን" ወይም "የእስራኤል ወገን ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ሙሉ ለሙሉ በቤተ መቅደሱ ዙሪያ"
እያንዳንዱ "ረጅም ክንድ" ወደ 54 ሳንቲ ሜትር ያህላል፡፡ በዩዲቢ እንደተደረገው ዘመናዊ መለኪያ ከተጠቀሙ "ክንድ" የሚለውን ይህንን መረጃ መስጠት ላያስፈልግ ይችላል፡፡ "እነዚህ ረጂም ክንዶች፣ ከአማካዩ የክንድ መጠን የመዳፍ ያህል ተጨማሪ እርዝማት አላቸው" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእጅ ስፋት፡፡" ይህ ወደ 8 ሳንቲ ሜትር ነው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"የአንድ በትር ቁመት" ይህ 3.2 ሜትር ነው፡፡
ይህ በር የቤተ መቅደሱን አካባቢ የከበበው ግድግዳ አንዱ ክፍል/አካል ነበር፡፡ የቤተ መቅደሱ ህንጻ አካል አልነበረም፡፡ "መቅደሱን የከበበው በስተምስራ በኩል ያለው ግድግዳ መግቢያ" ወይም "በቤተ መቅደሱ ቅጥረ ግቢ ምስራቃዊ ግድግዳ የሚገኘው መግቢያ"
"የበሩ ደረጃዎች ላይ"
"ከመግቢያው በር የፊት ለፊት ጠርዝ እስከ ኋለኛው ጠርዝ"
እነዚህ በበሮቹ በውስጥ በኩል የተገነቡ ዘቦቹ በሮችን ለመጠበቅ የሚቆዩባቸው ክፍሎች ነበሩ
ወደ 2.7 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"አጠገብ ላጠገብ በሚገኙ ቤቶች መሃል አምስት ክንድ ርቀት ነበር" ወይም "በአንድ ቤት እና በአጠገቡ በሚገኘው ቤት መሃል አምስት ክንድ ርቀት ነበር
"ክፍሎቹ"
x
እዚህ ስፍራ "ወደ ቤተ መቅደሱ የዞረ" ማለት መተላለፊያው በቤተ መቅደሱ ቅጥረ ግቢ ከበሩ ጋር የተያያዘ ነበር ማለት ነው፡፡ "ቤተ መቅደሱን የከበበው በግድግዳው ውስጠኝ ገጽ የሚገኘው የበሩ መተላለፊያ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ በበሩ መግቢያ ወይም መውጫ ፊት ለፊት አምዶች ወይም ለድጋፍ የሚያገለግል ምሰሶዎች የሚገኙበት ስፍራ ነበር፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በሕዝቅአል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ
አንድ ሜትር የሚሆን (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እነዚህ "ረጅም" ክንዶች የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
"ተመሳሳይ መጠን ነበረው"
"የደጃፉ መግቢያ የነበር በር"
ወደ 5.4 ሜትር (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እነዚህ "ረጅም" ክንዶች የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ወደ 7 ሜትር
"ክፍሎቹ 6 ክንድ ቁመት ነበራቸው"
"ጓዳዎቹ" ወይም "ክፍሎቹ"
ወደ 3.2 ሜትር
"54 ሴንቲ ሜትር" ወይም "ግማሽ ሜትር የሚሆን"
ወደ 13.5 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"የሁለተኛው ክፍል/ቤት መግቢያ"
ይህ በሕዝቅኤል 40፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ወደ 32 ሜትር የሚጠጋ
በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እነዚህ "ረጅም" ክንዶች የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
በመግቢያው ፊት ለፊት በአምዶች ወይም ለድጋፍ በቆሙ በምሶሶዋች ላይ የሚገኙ ልባሶች፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ወደ 27 ሜትር የሚጠጋ
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "የተዘጉ መስኮቶች" ወይም 2) "መከለያ ያላቸው መስኮቶች" ወይም 3) "ጠባብ መስኮቶች"
"በረንዳዎችም በዙሪያቸው የተዘጉ መስኮቶች አላቸው"
መቃን ከእንጨት የተሰራ ከበር አጠገብ የሚደረግ ክፈፍ ነው
ቤተ መቅደሱን የከበቡ ሁለት ግድግዳዎች ነበሩ፡፡ ውጫዊው ግድግዳ ውጫዊውን አደባባይ ይከባል፣ በዚያ ውስጥ ደግሞ ውስጣዊው ግድግዳ ውስጣዊውን አደባባይ ይከባል፡፡ ውስጣዊው አደባባይ ከውስጣዊው ቅጥር ግቢ ከፍ ያለ ነበር፡፡ እያንዳንዱ ግድግዳ በስተ ምስራቅ፣ ሰሜን እና ደቡብ አቅጣጫዎች በሮች አሉት፡፡
"ሰውየው ከቤተ መቅደሱ ውጫዊ ስፍራ ወደ ቤተ መቅደሱ ውጫዊ አደባባይ አመጣኝ"
ይህ በሕዝቅኤል 10፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሕዝቅኤል አስደሳች ነገር ማየቱን ነው፡፡
ከአለት/ድንጋይ የተሰራ ጠፍጣፋ ወለል
"እናም በእረኛ መንገዱ ዙሪያ 30 ክፍሎች ነበሩ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"እስከ… ድረስ ሁሉ ሄደ"
የታችኛው በር በውጫዊ አደባባይ ግድግዳ ላይ ሲሆን፣ ውስጣዊው በር በስስጣዊው አደባባይ ግድግዳ ላይ ነበር፡፡ "ውጫዊው በር ፊቱ እስከ ውስጣዊ በር ፊት"
ወደ 54 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እነዚህ "ረጅም" ክንዶች የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 40፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ተመሳሳይ መጠን ነበረው"
ወደ 27 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እነዚህ "ረጅም" ክንዶች የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ወደ 13.5 ሜትር የሚጠጋ
ይህ የሚያመለክተው በውጫዊው አደባባይ ምስራቃዊ አቅጣጫ ሚገኘውን በር ነው፡፡ "በውጫዊው ግድግዳ ምስራቃዊ አቅጣጫ የሚገኘው ዋናው በር"
ሕዝቅኤል ስለ ቤተ መቅደሱ የሚመለከተውን ራዕይ እና የነሀስ መልክ ያለውን ሰው መግለጹን ቀጥሏል፡፡
"የእርሱ" የሚለው ቃል በውጨኛው አደባባይ በስተሰሜን የሚገኘውን በር ያመለክታል፡፡ "የሰሜኑ በር መስኮቶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 40፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"እንደ ምስራቃዊ በር የመሰሉ ነበሩ" ወይም "እንደ ውጫዊ አደባባዩ ምስራቃዊ በር የመሰሉ ነበሩ
ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"በቀጥታ ከሰሜን በር አቅጣጫ" ወይም "በውጫዊ አደባባይ ከሰሜን በር አንጻር"
"የውጫዊ አደባባይ በሰሜን በኩል ያለው በር"
"በውስጣዊ አደባባይ በኩል እንደነበረው ምስራቅ በር ነበረ" ወይም "በምስራቅ በር ፊተ ለፊት እንደነበረ ወደ ውስጣዊ አደባባይ በር ነበረ"
"በስተ ሰሜን ካለው ውጫዊው በር፣ በሰሜን እስካለው ውስጣዊ በር"
በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እነዚህ "ረጅም" ክንዶች የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ወደ 54 ሜትር የሚጠጋ
"እንደ ሰሜናዊ እና ምስራቃዊ በሮች ተመሳሳይ መጠን ነበረው"
በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እነዚህ "ረጅም" ክንዶች የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ወደ 27 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 13.5 ሜትር የሚጠጋ
ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"በሁለቱም በኩል"
በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እነዚህ "ረጅም" ክንዶች የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ወደ 54 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"በደቡባዊ በሩ በኩል"
ይህ በሕዝቅኤል 40፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ተመሳሳይ መጠን ነበረው"
በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እነዚህ "ረጅም" ክንዶች የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ወደ 27 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 13.5 ሜትር የሚጠጋ
ወደ 27 ሜትር የሚጠጋ
"የመተላለፊያው መግቢያ በውጫዊው አደባባይ በኩል ነበር"
"ደግሞም የተቀረጸ የዘንባባ ዛፍ መልክ ነበረው"
"በውስጣዊ አደባባይ በስተ ምስራቅ"
በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እነዚህ "ረጅም" ክንዶች የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ወደ 27 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 13.5 ሜትር የሚጠጋ
"የመተላለፊያው መግቢያ በውጫዊው አደባባይ በኩል ነበር"
"ተመሳሳይ መጠን ነበረው"
በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እነዚህ "ረጅም" ክንዶች የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ወደ 27 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 13.5 ሜትር የሚጠጋ
"የመተላለፊያው መግቢያ በውጫዊው አደባባይ በኩል ነበር"
"በሁለቱም በኩል"
"በእያንዳንዱ መግቢያ በሮች"
"እነርሱ" ለሚለው ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) መስዋዕቱን የሚያመጡ ሰዎች ወይም 2) እንስሳቱን የሚያርዱ ካህናት
የሚታረዱ እና መስዋዕት ሆነው የሚቃጠሉ እንስሳት
በእያንዳንዱ መተላለፊያ አጠገብ ሁለት በአጠቃላይ አራት ጠረጴዛዎች ነበሩ
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊቀርብ ይችላል፡፡ "የሚቃጠለውን መስዋዕት ያርዳሉ" ወይም "የሚቃጠል መስዋዕት አድርገው የሚያቀርቡትን እንስሳ ያርዳሉ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ መስዋዕቹ ከሚታረዱባቸው ስምንት ጠረጴዛዎች በግልጽ የተለዩ ነበሩ፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እንደዚሁም ደግሞ ከተጠረበ ድንጋይ የተሰሩ አራት ጠረጴዛዎች ነበሩ" ወይም "ከተጠረበ ድንጋይ የተሰሩ ሌሎች አራት ጠረጴዛዎች ነበሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከተጠረበ ድንጋይ የተሰሩ"
በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እነዚህ "ረጅም" ክንዶች የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ወደ 0.8 ሜትር (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ ግማሽ ሜትር ያህል
"በመተላለፊያው ሁሉ ዙሪያ፣ ሰዎች የእጅ መዳፍ ርዝማኔ ያላቸው፣ እያንዳንዳቸው ባለ ሁለት ጣት የሆኑ ሜንጦዎችን አንጠልጥለዋል"
ሁለት ረጃጅም የታጠፈ ጫፍ ያላቸው ሰዎች የተለያዩ ነገሮችን የሚሰቅሉባቸው እቃዎች
ወደ 8 ሳንቲ ሜትር የሚሆን (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ለመስዋዕት የሚቀርበውን ስጋ በጠረጴዛዎች ላይ ያስቀምጣሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በስተ ሰሜን የሚገኘው ውስጠኛው በር ነው፡፡
"ለመዘምራን ክፍሎች፡፡" ሆኖም፣ አንዳንድ ጥንታዊ እና ዘመናዊ ቅጂዎች መዘምራንን የሚለውን ሳይጨምሩ "ክፍሎች" ብቻ ይሉታል፡፡
"ቤት" ወይም "ክፍል" የሚለው ቃል ከቀደመው ሀረግ ያታወቃል፡፡ "ፊቱ ወደ ደቡብ የሆነው" ማለት በሩ በስተደቡብ ነው ማለት ሲሆን፣ "ፊቱ ወደ ሰሜን የሆነው" ማለት በሩ በስተ ደቡብ ነው ማለት ነው፡፡ "አንድ በሰሜን በኩል የሚገኝ ክፍል ፊቱ ወደ ደቡብ ሲሆን፣ በደቡብ በኩል የሚገኝ ሌላው ክፍል ፊቱ ወደ ሰሜን ነው" (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ከውስጣዊው አደባባይ በስተ ሰሜን የሚገኘውን ክፍል ነው፡፡ " ይህ በሩ በክፍሉ በስተደቡብ በኩል የሚገኝ" ወይም "ይህ በውስጠኛው አደባባይ ሰሜን በኩል የሚገኝ ክፍል"
"በቤተ መቅደስ የሚሰሩ" ወይም "ቤተ መቅደሱን ለመጠበቅ ሀላፊነት ያለባቸው"
ሰውየው በራዕይ ከሕዝቅኤል ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል
ይህ የሚያመለክተው በውስጣዊ አደባባይ በደቡብ በኩል የሚገኘውን ክፍል ነው፡፡ የክፍሉ በር ከክፍሉ በስተ ሰሜን ነበር፡፡ "ይህ ክፍል በሩ በቤቱ በስተ ሰሜን የሚገኝ ነው" ወይም "ይህ ክፍል በውስጠኛው አደባባይ በስተ ደቡብ ነው"
"በመሰዊያው ላይ መስዋዕት ያቀርቡ የነበሩ ካህናት"
x
ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ ቤተ መቅደሱን ያመለክታል፡፡
"የቤቱ በር ቋሚ"
በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እነዚህ "ረጅም" ክንዶች የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ወደ 2.7 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 7.5 ሜትር የሚጠጋ
ወደ 1.6 ሜትር የሚጠጋ
ወደ 11 ሜትር የሚጠጋ
ወደ 6 ሜትር የሚጠጋ
የህንጻውን ጣራ የሚደግፉ ረጃጅም እና ጠባብ የሆኑ ደንጋዮች
በሕዝቅኤል ራዕይ ውስጥ ያለው ሰው (ሕዝቅኤል 40፡3) ለሕዝቅኤል የቤተ መቅደሱን ዙሪያ ማሳየቱን ይቀጥላል፡፡
በቤተ መቅደሱ "ከቅድስተ ቅዱሳኑ" ፊት ለፊት ያለው ክፍል
እነዚህ ክንዶች "ረጅም" ክንዶች ነበሩ (ሕዝቅኤል 40፡5) "፤ 54 ሴንቲሜትር የሆነ ክንድ፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በስፋት በሁለቱም በኩል ስድስት ክንድ ነበሩ"
ወደ 3.2 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
እያንዳንዱ ረጅም ክንድ ወደ 54 ሳንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 5.4 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 2.7 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"መጠኑ"
ወደ 22 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 2.7 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 1.1 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
እያንዳንዱ ረጅም ክንድ ወደ 54 ሳንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 3.2 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 3.8 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 11 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ቤተ መቅደሱ
ወደ 3.2 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
እያንዳንዱ ረጅም ክንድ ወደ 54 ሳንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 2 ሜትር የሚጠጋ
"ሶስት ደርብ/ፎቅ"
"ቤቱ ዙሪያውን ለሚገኙ ክፍሎች ሁሉ ተሸካሚ ነበረው፡፡" በዚህ መንገድ በጎን የሚገኙ ክፍሎች በግድግዳው ተሸካሚ ላይ ማረፍ ይችላሉ"
"ተሸካሚዎቹ መደገፍ ይችሉ ዘንድ"
"በቤቱ ገድግዳ ውስጥ ድጋፎች አልነበሩም፡፡" ቤተ መቅደሱን የሚገነቡ ሰዎች ከቅድስተ ቅዱሳኑ ግድግዳ ከጎን የሚገኙ ክፍሎችን ለማገኛኘት የሚደግፉ ድንጋይ ወይም እንጨት አይፈልጉም ነበር፡፡
መድረክ
ትንንሽ ክፍሎች
"ዘንግ" የሚለውን በሕዝቅኤል 40፡5 መሰረት ይተርጉሙ፡፡
እያንዳንዱ ረጅም ክንድ ወደ 54 ሳንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 3.2 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 2.7 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"የካህናት በውጭ በኩል የሚገኙ ክፍሎች ከቅድስተ ቅዱሳኑ የራቁ ነበሩ"
ወደ 11 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"በክፍሎቹ እና በቤተ መቅደሱ መሃል ያለው ጠቅላላ ስፍራ በአጠቃላይ በቤተ መቅደሱ ዙሪያ ስፋቱ አምስት ክንድ ነበር"
ይህ በሁለት ዐረፍተ ነገሮች ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በቤተ መቅደሱ ምዕራብ በኩል ህንጻ ነበር፣ ደግሞም መግቢያው በአደባባዩ በኩል ነበር፡፡ ስፋቱ ሰባ ክንድ ነበር፡፡"
እያንዳንዱ ረጅም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "70 ክንድ… 5 ክንድ… 90 ክንድ… 100 ክንድ" ወይም "ወደ 38 ሜትር… ወደ 2.7 ሜትር… ወደ 49 ሜትር… ወደ 54 ሜትር" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰገነቶች፡፡" ሰገነቶች ከሌሎች ህንጻዎች በላይ ከፍ ተደርገው የሚገነቡ ቦታዎች ነበሩ፡፡ ሰዎች ሰገነቶች ላይ ወጥተው የህምጻውን ዋና ወለል ወደ ታች ማየት ይችላሉ፡፡
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "100 ክንድ" ወይም "ወደ 54 ሜትር የሚጠጋ" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
x
"መልክ" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የእንጨት መሰዊያ በሚታይበት ተመሳሳይ መንገድ ይታያሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ወደ 1.6 ሜትር የሚጠጋ… ወደ 1.1 ሜትር የሚጠጋ" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቅዱሱ ስፍራ እና ቅድስተ ቅዱሳኑ ሁለቱም ሁለት በሮች ነበራቸው"
"እያንዳንዱ በር በማጠፊያዎቹ ላይ ሁለት ክፍሎች/አካል ነበረው፡፡" ማጠፊያዎች በሮችን ከግርግዳ ጋር በመያያዝ በሮች እንዲወዛወዙ/ እንዲከፈቱና እንዲዘጉ ያደርጋሉ፡፡
"ለሁለቱም ቅዱስ ስፍራ ሁለቱም በሮች እና ቅድስተ ቅዱሳኑ ሁለት ክፍሎች/አካል አላቸው"
"ግድግዳዎቹ የኪሩቤሎች እና የዘንባባ ዛፎች ቅርጽ ያለባቸው እንደሆነ"
ለድጋፍ
በመግቢያው ፊት ለፊት በአምዶች ወይም ለድጋፍ በቆሙ በምሶሶዋች ላይ የሚገኙ ልባሶች፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 10፡5 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "100 ክንድ… 50 ክንድ… 20 ክንድ" ወይም "ወደ 54 ሜትር የሚጠጋ… ወደ 27 ሜትር የሚጠጋ… ወደ 11 ሜትር የሚጠጋ" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንዳንዶቹ ክፍሎች ወደ ውስጠኛው አደባባይ የዞሩ ነበሩ" ወይም "ከእነዚያ ክፍሎች የአንዳንዶቹ መግቢያ ወደ ውስጠኛው አደባባይ የዞረ ነበር"
ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ከውስጠኛው አደባባይ ሲወጣ አየሁ"
"በክፍሎቹ መሃል ለመረማመድ ስፍራ ስለነበረ"
"አንዳንዶቹ ክፍሎች ወደ ውጫዊው አደባባይ ፊታቸውን የመለሱ ነበሩ" ወይም "የአንዳንዶቹ በሮች መግቢያዎች ወደ ውጫዊው አደባባይ ፊታቸውን የመለሱ ነበሩ"
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "10 ክንድ… 100 ክንድ" ወይም "ወደ 5.4 ሜትር የሚጠጋ… ወደ 54 ሜትር የሚጠጋ" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከክፍሎቹ ያነሰ"
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "50 ክንድ… 100 ክንድ" ወይም "ወደ 27 ሜትር የሚጠጋ… ወደ 54 ሜትር የሚጠጋ" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ህዝቡ እግዚአብሔርን ለማመስገን የሚያቀርበው እህል ወይም ዱቄት
"ወደ ምስራቅ መውጫ በር" ወይም "በምስራቅ በር በኩል መውጣት"
"እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የናስ መልክ ያለውን ሰው ነው፡፡ (ሕዝቅኤል 40፡3 ተመልከቱ)
ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "500 ክንድ" ወይም "ወደ 270 ሜትር የሚጠጋ" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል አንባቢውን ቀጥሎ ለሚመጣው አስደናቂ መረጃ ያነቃዋል፡፡
ይህ "ብዙ ውሃ" ማለት ነው፡፡ ሞልቶ የሚፈስን ወንዝ ወይም ታላቅ ፏፏቴን ወይም የውቅያኖስ ማዕበልን ሊያመለክት ይችላል፡፡ እነዚህ ሁሉ በጣም ከፍ ያለ ድምጽ የሚያሰሙ ናቸው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 1፡24 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ምድር ከእርሱ ክብር የተነሳ በደማቅ ብርሃን ተሞልታ ነበር"
"ከምስራቅ የሚመጣው የእግዚአብሔር ክብር… ነበር"
"መታየት" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ልክ በራዕዩ እንደ ታየ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "የእስራኤል አምላክ ከተማይቱን ሊያጠፋት በሚመጣበት ጊዜ" ወይም 2) "የእስራኤል አምላክ ከተማይቱን ሲያጠፋት ለማየት እኔ በምመጣበት ጊዜ፡፡"
የእናንተ ቋንቋ ሕዝቅኤል በተመለከተው መደነቁን የሚገልጽበት የተለየ ቃል ሊኖረው ይችላል፡፡ እዚህ ስፍራ ይህንን ቃል መጠቀም ትችላላችሁ፡፡
የህዝቦች ንጉሦች የሚያመልኳቸው ጣኦቶች የተገለጹት ሬሳዎች/በድን እንደሆኑ ተደርጎ ነው፣ ምክንያቱም ጣኦቶች ህይወት የላቸውም፡፡ "ንጉሦቻቸው የሚያመልኳቸው ህይወት የሌላቸው ጣኦቶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እስራኤላውያን ናቁ/አረከሱ"
"እነርሱ ያደረጓቸው አስጸያፊ ነገሮች፡፡" ህዝቡ ጣኦታትን እና ሀሰተኛ አማልክትን በማምለኩ እግዚአብሔር ተቆጥቶ ነበር፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡9 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "ፈጀኋቸው" የሚለው ሀረግ ትርጉሙ "ሙሉ ለሙሉ ማትፋት" ማለት ነው፡፡ "እኔ በጣም ተቆጥቼ ስለነበረ ሙሉ ለሙሉ እነርሱን አጠፋኋቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የህዝቦች ንጉሦች የሚያመልኳቸው ጣኦቶች የተገለጹት ሬሳዎች/በድን እንደሆኑ ተደርጎ ነው፣ ምክንያቱም ጣኦቶች ህይወት የላቸውም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 43፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"ንጉሦቻቸው የሚያመልኳቸው ህይወት የሌላቸው ጣኦቶች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ይህ አካሄድ/ምሳሌ" ወይም "ይህ እቅድ"
እዚህ ስፍራ ለተመለከቱት ትኩረት ለመስጠት እስራኤላውያን የተገለጹት "ዐይኖቻቸው" በሚለው ቃል ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 21፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "በእነርሱ ፊት" ወይም "በእስራኤላውያን ሰዎች ፊት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"አካሄዱን/ምሳሌውን ይከተሉ"
"ትዕዛዙ" ወይም "ህጉ"
"ድንበር" የሚለው ቃል ምናልባት በቤተ መቅደሱ ዙሪያ የሚገኘውን ግርግዳ/ግንብ ሊያመለክት ይችላል፡፡
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ዩዲቢ እንዳደረገው "ክንዶች" በሚለው መለኪያ ምትክ ዘመናዊ መለኪያ ከተጠቀሙ ይህንን መረጃ አለማካተት ይችላሉ፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ወደ 54 ሴንቲ ሜትር የሚጠጋ…ወደ 1.1 ሜትር የሚጠጋ…ወደ 2.2 ሜትር የሚጠጋ" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጠርዙ ዙሪያ ወሰ ዳርቻው የሚደርሰው"
አንድ ስንዝር የሚባለው 23 ሴንቲ ሜትር ነበር፡፡ ዩዲቢ እንዳደረገው "ክንዶች" በሚለው መለኪያ ምትክ ዘመናዊ መለኪያ ከተጠቀሙ ይህንን መረጃ አለማካተት ይችላሉ፡፡ "ወደ 23 ሴንቲ ሜትር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"እነዚህ የመሰዊያው መሰረት መለኪያዎች ይሆናሉ"
"ጠባብ እና ጠፍጣፋ የሆነ በግርግዳው ላይ ተሰክቶ ወደ ውጭ ወጣ ያለ
መስዋዕት የሚቃጠልበት ወይም የሚበስልበት ስፍራ
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ዩዲቢ እንዳደረገው "ክንዶች" በሚለው መለኪያ ምትክ ዘመናዊ መለኪያ ከተጠቀሙ ይህንን መረጃ አለማካተት ይችላሉ፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ወደ 2.2 ሜትር የሚጠጋ…ወደ 6.5 ሜትር የሚጠጋ…ወደ 7.6 ሜትር የሚጠጋ… ወደ 27 ሴንቲ ሜትር የሚጠጋ… ወደ 54 ሴንቲ ሜትር የሚጠጋ" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ቀንዶች በአራቱ የመሰዊያው ማዕዘኖች ከሌላው የመሰዊያው አካል በላይ ተጣብቀው የሚገኙ የመሰዊያው ክፍል ናቸው
"ደረጃዎቹ ከመሰዊያው በስተ ምስራቅ ናቸው" ወይም "የመሰዊያዎቹ ደረጃዎች በእርሱ በስተ ምስራቅ ናቸው"
"ያህዌ እንዲህ አለ"
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ህጎች" ወይም "ትዕዛዞች"
"አንተ" የሚለው ተውላጠ ስም ነጠላ ቁጥር ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስሞች መልኮች ይመልከቱ)
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ" የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 43፡19 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስሞች መልኮች ይመልከቱ)
አራቱ ቀንዶች በአራቱ የመሰዊያው ማዕዘኖች ከሌላው የመሰዊያው አካል በላይ ተጣብቀው የሚገኙ የመሰዊያው ክፍል ናቸው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 43፡15 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ሁሉም "አንተ" የሚሉት ተውላጠ ስሞች እና ሕዝቅኤልን የሚያመለክቱት ትዕዛዞች ነጠላ ቁጥር ናቸው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 43፡19 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም እና መልኮች ይመልከቱ)
በሬዎችን እና አውራ በጎችን መስዋዕት አድርገው የሚያቀርቡበት መሰዊያ የሚገኘው፣ የያህዌ መገኘት በሚኖርበት በቤተ መቅደሱ ፊት ለፊት ነው፡፡
ይህ የሚነገረው ለሕዝቅኤል ነው፣ ስለዚህም "አንተ" የሚለው ነጠላ ቁጥር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 43፡19 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም እና መልኮች ይመልከቱ)
x
"በቤተ መቅደሱ ምስራቅ ወደ ውጨኛው የቅድስተ ቅዱሳኑ በር"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እርሱን ማንም አይከፍተውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሕዝቅኤል 8፡4 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ወደ አደባባዩ በሌላ በር ይገባል ከዚያም በምስራቅ መተላለፊያ በር ተቀምጦ ይበላል
በመግቢያው ፊት ለፊት በአምዶች ወይም ለድጋፍ በቆሙ በምሶሶዋች ላይ የሚገኙ ልባሶች፡፡ በዚህ ሁኔታ፣ መተላለፊያው ወደ አደባባዩ ይከፈታል፣ የሚገኘውም በቤተ መቅደሱ መግቢያ እና በበሩ ውስጠኛ ክፍል መሃል ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"በያህዌ ፊት ለፊት" ወይም "ያህዌ በሚገኝበት"
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ከዚያ ሰውየው" ወይም 2) "ከዚያ ያህዌ፡፡"
እዚህ ስፍራ "እነሆ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሕዝቅኤል በተመለከተው ተደንቆ እንደነበረ ነው፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 1፡28 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"ወደ መሬት ተደፋሁ" ወይም "በምድር ላይ ወደቅሁ፡፡" ሕዝቅኤል የወደቀው በአደጋ አይደለም፡፡ ወደ መሬት የወደቀው ያህዌን መፍራቱን እና ማክበሩን ለማሳየት ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 1፡28 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ሃሳብህን ሰብስብ" ወይም "ረጋ ብለህ አስተውል፡፡ ይህንን "በሕዝቅኤል 40፡4 ላይ "ልብ ብለህ አስተውል" የሚለው እንደ ተተረጎመ ይተርጉሙት፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ስለ ያህዌ ቤት ትዕዛዛቱ ሁሉ"
"ቤት" የሚለው በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የያዕቆብ ትውልድ ለሆኑ እስራኤላውያን ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እስራኤላውያን" ወይም "የእስራኤል ወገን ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አስጸያፊ ድርጊቶቻችሁ ከሚገባው በላይ ሆኗል" ወይም "ከመጠን ያለፈ አስጸያፊ ስራ ሰርታችኋል"
ይህ በሕዝቅኤል 5፡9 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት ለሕዝቅኤል መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት ለሕዝቅኤል መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"አንድ ሰው የሚኖርበት መንገድ የተገለጸው በመንገድ ላይ እንደመራመድ ተደርጎ ነው፡፡ "እኔን ማምለክ አቁመዋል… እኔ እንዲያደርጉ የምፈልገውን ማድረግ አቁመዋል፡፡ ይልቁንም፣ ጣኦቶቻቸውን ያመልካሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"አገልጋዮች በቤተ መቅደሴ ይሆንሉ"
"በቤቱ በር የጥበቃ ግዴታ ማከናወን"
"እነዚህ ሌዋውያን ህዝቡን ያገለግሉ ዘንድ በህዝቡ ፊት ይቆማሉ"
በዚህ ሁኔታ ለዘመናት የያቆብ ትውልድ ለሆኑት እስራኤላውያን፣"ቤት" የሚለው ቃል፣ በቤቱ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ / ነው፡፡ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እስራኤላውያኑ" ወይም "የእስራኤል ወገን ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ቤት" የሚለው በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የያዕቆብ ትውልድ ለሆኑ እስራኤላውያን ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እስራኤላውያን" ወይም "የእስራኤል ወገን ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚያ ዘመናት አንድ ሰው ለማድረግ የማለውን ባይፈጽም እግዚአብሔር እንደሚቀጣው የተረዳ መሆኑን ለማሳየት ቀኝ እጁን ወደላይ ያነሳል፡፡ይህ በሕዝቅኤል 20፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እጄን አንስቼ እምላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ እቀጣቸዋለሁ"
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቅጣት" የሚለው ረቂቅ ስም በግስ መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እኔ በእርግጥ እቀጣቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት ለሕዝቅኤል መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ሌዋውያን (ሕዝቅኤል 44፡10)
"እኔ እንዲቀርቡ አልፈቅድም፡፡" ያህዌ የሳዶቅ ትውልድ እንደሚያደርጉትና አንድ አገልጋይ ትዕዛዝ ለመቀበል ወደ ንጉሡ በሚቀርብበት መንገድ፣ እነርሱ ወደ እርሱ እንዲመጡ አይፈልግም (ሕዝቅኤል 40፡46)
"በምቀጣቸው ጊዜ ያፍራሉ ደግሞም መከራ ይቀበላሉ"
"ያደረጋችሁት አሳፋሪ ነገሮች፡፡" ህዝቡ ጣኦታትን እና ሀሰተኛ አማልእክትን ስላመለኩ እግዚአብሔር ተቆጥቶ ነበር፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡9 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ዘብ የሚጠብቁ ወይም ስለ አንድ ነገር ጥንቃቄ የሚያደርጉ ሰዎች
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በዚህ ውስጥ ሊያደርጉ የፈለጉት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት ለሕዝቅኤል መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"የሳዶቅ ትውልድ የሆኑ እና የሚያሟሉ"
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "እኔን መስማት እና መታዘዝ አቁመዋል" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት በክህነት ስለሚያገለግሉት ስለ ሳዶቅ ትውልድ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"ስለዚህ"
ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 9፡2 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ከበግ ለስላሳ ፀጉር የሚሰራ ልብስ
ጥምጥም ከረጅም ጨርቅ የሚሰራ በራስ ላይ የሚጠቀለል የጭንቅላት መሸፈኛ ነው
ያህዌ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት በክህነት ስለሚያገለግሉት ስለ ሳዶቅ ትውልድ ግዴታቸውን እንዲወጡ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 10፡5 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት በክህነት ስለሚያገለግሉት ስለ ሳዶቅ ትውልድ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"ፀጉራቸውን በንጽህና መያዝ አለባቸው"
ባሏ የሞተባት ሴት
"የእስራኤል ህዝብ ትውልድ"
"ቤት" የሚለው በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የያዕቆብ ትውልድ ለሆኑ እስራኤላውያን ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እስራኤላውያን" ወይም "የእስራኤል ወገን ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት በክህነት ስለሚያገለግሉት ስለ ሳዶቅ ትውልድ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"ሰዎች በሚከራከሩበት ጊዜ፣ ካህናቱ የእኔን ህግ በመጥቀስ ማን ትክክል እንደሆነ ውሳኔ ይስጡ"
ያህዌ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት በክህነት ስለሚያገለግሉት ስለ ሳዶቅ ትውልድ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
x
ያህዌ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት በክህነት ስለሚያገለግሉት ስለ ሳዶቅ ትውልድ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"እናንተ" የሚለው ቃል የእስራኤልን ሰዎች ያመለክታል፣ ስለዚህም ብዙ ቁጥር ነው፡፡ (ተውላጠ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው በባለቤትነት የሚኖረው መሬት እና ለቤተሰቡ ፍላጎት አቅርቦት የሚጠቀምበት
"በእስራኤል ምድር"
ያህዌ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት በክህነት ስለሚያገለግሉት ስለ ሳዶቅ ትውልድ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"ከስጦታዎቻችሁ ሁሉ የትኛውም የስጦታ አይነት" ወይም "ከስጦታዎቻችሁ ሁሉ የትኛውም የስጦታ አይነት"
የዚህ ሀረግ ትርጉም "ስለዚህም ቤተሰባችሁን እና የእናንተ የሆነውን ነገር ሁሉ እባርካለሁ፡፡" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ወይም ማናቸውም ወፍ/አሞራ ወይም የዱር እንስሳ የቦጨቀው ፍጥረት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል፣ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "25000 ክንድ ቁመት… 10000 ክንድ ስፋት…500 ክንድ… 50 ክንድ ስፋት" ወይም "ወደ 13.5 ኪሎ ሜትር የሚጠጋ ርዝመት…ወደ 5.4 ኪሎ ሜትር የሚጠጋ ስፋት…ወደ 270 ሜትር የሚጠጋ… ወደ 27 ሜትር የሚጠጋ ስፋት"… ወደ 54 ሴንቲ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"በተወሰነው አካባቢ ውስጥ የሚገኘው ስፍራ ሁሉ"
ያህዌ ለሕዝቅኤል፣ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ቤተ መቅደሱ እና በዙሪያው የሚገኘው ስፍራ
"የመሬቱ ክፍል"
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "25000 ክንድ … 10000 ክንድ" ወይም "ወደ 13.5 ኪሎ ሜትር …ወደ 5.4 ኪሎ ሜትር" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል፣ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "5000 ክንድ … 25000 ክንድ" ወይም "ወደ 2.7 ኪሎ ሜትር …ወደ 13.5 ኪሎ ሜትር" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንተ ለቅዱስ ስፍራ የሰጠኸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቅኤል የልዑላኑን መሬት ለእያንዳንዱ ነገድ ከተሰጠው መሬት መጠን ጋር እንደሚያነጻጽር በውስጠ ታዋቂነት ተጠቁሟል፡፡ "ቁመቱ ለነገዶቹ ከተሰጠው ድርሻ ቁመት ጋር ተመሳሳይ ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የእስራኤል ምዕራባዊ እና ምስራቃዊ ድንበሮች መሆናቸው በውስጠ ታዋቂነት ተጠቁሟል፡፡ "በባህሩ ከሚገኘው ከእስራኤል ምዕራባዊ ዳርቻ በዮርዳኖስ ወንዝ እስከሚገኘው ምስራቃዊ ዳርቻ"
ያህዌ ለሕዝቅኤል፣ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"ይህ የምድሪቱ ክፍል በእስራኤል ህዝብ መሃል ለሚገኙ ልዑላን ንብረት ይሆናል"
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጣም ብዙ መጥፎ ነገሮችን አድርጋችኋል" ወይም "በጣም ለረጅም ጊዜ ክፉ ድርጊቶችን ስታደርጉ ኖራችኋል"
ሰዎች የሚሸጧቸውን ወይም የሚገዟቸውን ነገሮች ለመመዘን ይጠቀሙባቸው የነበሩ መሳሪያዎች
"ስለዚህ አስር ባዶስ ከአንድ ሆመር ጋር እኩል ነው"
ወደ 220 ሊትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የመጠን መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 11 ግራም የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የክብደት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 0.55 ግራም የሚጠጋ(መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የክብደት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 660 ግራም የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የክብደት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለእስራኤል ገዢዎች/ልዑሎች መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ሰዎች የሚሰበስቡት ስንዴ አዝመራ መጠን ይህ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ "ከመከሩ ከእያንዳንዱ ሆመር ስንዴ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"የባዶስ አንድ አስረኛ ዘይት ማቅረብ ይኖርባችኋል"
"በቂ ውሃ የሚያገኘው የእስራኤል አካባቢ"
x
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለእስራኤል ገዢዎች/ልዑሎች መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
በየአመቱ ወይም በየወሩ ወይም በየሳምንቱ በተመሳሳይ ጊዜ የሚከበር በዓል
"ቤት" የሚለው በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች በዚህ ሁኔታ ለብዙ ዘመናት የያዕቆብ ትውልድ ለሆኑ እስራኤላውያን ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 3፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እስራኤላውያን" ወይም "የእስራኤል ወገን ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለእስራኤል ገዢዎች/ልዑሎች መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ስለ ራሱ በስም የሚናገረው ለሕዝቅኤል እና ለህዝቡ እርሱ የሚናገረው ነገር አስፈላጊ መሆኑን ለማስታወስ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 6፡11 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እኔ፣ ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዕብራውያን አቆጣጠር የመጀመሪያው ወር ነው፡፡ የመጀመሪያው ቀን በምዕራባውያን አቆጣጠር መጋቢት መጨረሻ ላይ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወሮች እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
"አንተ" የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው፣ የሚያመለክተው በእስራኤል ገዢ/ልዑል የሆነውን ማናቸውንም ገዢ ነው፡፡ (አንተ የሚለው ተውላጠ ስም መልኮች የሚለውን ይመልከቱ)
"በመጀመሪያው ወር በሰባተኛው ቀን" (ተከታታይ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"ሳያውቅ ኃጢአት ለሚፈጽም ወይም ኃጢአት እየፈጸመ እንደሆነ ሳያውቅ ለሚበደል ማናቸውም ሰው" ወይም "በድንገት ወይም ትክክለኛውን ባለማወቅ ኃጢአት ለሚሰራ ለእያንዳንዱ ሰው"
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለእስራኤል ገዢዎች/ልዑሎች መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ይህ በዕብራውያን አቆጣጠር የመጀመሪያው ወር ነው፡፡ አስራ አራተኛው ቀን በሚያዚያ መጀመሪያ ላይ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወሮች እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
"እናንተ" የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው፤ የሚያመለክተውም ገዢዎችን እና የእስራኤል ቤት ሰዎችን ነው፡፡ (አንተ የሚለው ተውላጠ ስም መልኮች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለእስራኤል ገዢዎች/ልዑሎች መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"የእህል መስዋዕት" ተብሎም ይጠራል፡፡
"ሰባት ወይፈኖች እና ሙሉ ለሙሉ ጤናማ የሆኑ ሰባት አውራ በጎች"
ይህን ወደ ዘመናዊ የክብደት መለኪያ መለወጥ ይቻላል፡፡ አንድ ኢፍ "ሃያ ሁለት ሊትር" ነው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የመጠን መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን ወደ ዘመናዊ የክብደት መለኪያ መለወጥ ይቻላል፡፡ አንድ ኢን "አራት ሊትር" ነው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የመጠን መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን ወደ ዘመናዊ የክብደት መለኪያ መለወጥ ይቻላል፡፡ እያንዳንዱ ኢፍ "ሃያ ሁለት ሊትር" ነው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የመጠን መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለእስራኤል ገዢዎች/ልዑሎች መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ይህ በዕብራውያን አቆጣጠር ሰባተኛው ወር ነው፡፡ አስራ አምስተኛው ቀን በጥቅምት መጀመሪያ ላይ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወሮች እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ሕዝቅኤል አስቀድሞ ከገለጸው በዓል የተለየ በዓል ነው፡፡
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለእስራኤል ገዢዎች/ልዑሎች መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ያህዌ ስለ ራሱ በስም የሚናገረው ለሕዝቅኤል እና ለህዝቡ እርሱ የሚናገረው ነገር አስፈላጊ መሆኑን ለማስታወስ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 6፡11 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እኔ፣ ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"በምስራቅ በኩል የሚገኘው የውስጠኛው አደባባይ በር" ወይም "የውስጠኛው አደባባይ የምስራቅ በር"
ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 8፡19 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለእስራኤል ገዢዎች/ልዑሎች መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 43፡24 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለእስራኤል ገዢዎች/ልዑሎች መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
ፍጹም ጤናማ እና ትክክለኛ
በመግቢያው ፊት ለፊት በአምዶች ወይም ለድጋፍ በቆሙ በምሶሶዋች ላይ የሚገኙ ልባሶች፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 8፡16 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"በያህዌ ፊት ለፊት" ወይም "ያህዌ በሚገኝበት፡፡" ይህ በሕዝቅኤል 44፡3 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
"በተወሰኑ በዓላት" የሚለውን ሕዝቅኤል 36፡37 ላይ በተተረጎመው መሰረት ይተርጉሙት፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሌዋውያኑ ፊቱ ወደ ምስራቅ የሆነውን በር ለእርሱ ይከፍቱለታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድረጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የምስራቁ በር" ወይም "በአደባባዩ በስተ ምስራቅ በኩል የሚገኘው በር"
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለእስራኤል ገዢዎች/ልዑሎች መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"የሚያርስ"
ያህዌ ስለ ራሱ በስም የሚናገረው ለሕዝቅኤል እና ለህዝቡ እርሱ የሚናገረው ነገር አስፈላጊ መሆኑን ለማስታወስ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 6፡11 ላይ አንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እኔ፣ ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አንድ አገልጋይ ነጻነት የሚያገኝበት አመት ነው፡፡ "የኢዮቤልዩ አመት" በመባልም ይጠራል
"ዋና መግቢያቸውን ወደ ሰሜን ያደረጉ"
ሕዝቅኤል አስደሳች ነገር ተመልክቷል፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 10፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
x
"የቤተ መቅደሱ ፊት በምስራቅ በኩል ነበር"
ይህ አንድ ሰው ፊቱን ወደ ምስራቅ መልሶ ሲመለከተው የመሰዊያው ቀኝ ጎን ነው፤ ስለዚህ ከመሰዊያው ደቡባዊ ጎን ይገኛል ማለት ነው፡፡ "ከመሰዊያውበስተ ደቡብ በኩል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ምስራቃዊ በር" ወይም "የውጫዊው ግድግዳ ምስራቃዊ በር"
ሰዎች ረጅም ርቀትን ለመለካት የሚጠቀሙበት ክር ወይም ገመድ
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ "1000 ክንድ" ወይም "ወደ 540 ሜትር (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ማንም ሰው በእግሩ ሊያቋርጠው የማይችለው ወንዝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰብአዊ ፍጡር ልጅ" ወይም "የፍጥረታዊ ሰው ልጅ፡፡" እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን እንዲህ ብሎ የሚጠራው ሕዝቅኤል ሰው ብቻ መሆኑን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ እና ሀያል ነው፣ ሰዎች ግን እንዲህ አይደሉም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 2፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሟች የሆነ ሰው" ወይም "ሰብአዊ ፍጡር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ያህዌ ሕዝቅኤልን ስለሚመለከተው ነገር እንዲያስብበት እያዘዘው ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 8፡15 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ስለዚህ ስለምታየው ተረዳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሕዝቅኤል 21፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ ከጨው ባህር በስተ ምዕራብ በኩል የሚገኝ በጣም ትልቅ ምንጭ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰዎች የአሳ ማጥመጃ መረቦቻቸውን የሚያደርቁበት ስፍራ ነው"
ይህ ከጨው ባህር በስተ ምስራቅ በኩል የሚገኝ በጣም ትልቅ ምንጭ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ዛፎች የሚበቅሉበት ጥልቀት የሌለው ውሃ ያለበት እና ጭቃማ ስፍራ
ጥልቅ ያልሆነ ውሃ ያለበት እና ሳር የሚበቅልበት ጭቃማ ስፍራ
ይህ ሰው ለእርሱ ትውልድ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "የዮሴፍ ትውልድ ከምድሩ ሁለት አካባቢዎችን ያገኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በዚያን ዘመን አንድ ሰው ማሃላውን ሳይፈጽም ቢቀር እግዚአብሔር እንደሚቀጣው እንደሚያውቅ ለማሳየት ቀኝ እጁን ያነሳል፡፡ (ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
የአንድ አካባቢ መሬት ዳርቻ/መጨረሻ
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የሁለት አካባቢ መሬቶች የሚገኛኙበት
እነዚህ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
በሰሜን ሲና ክፍል የሚገኝ በጣም ረጅም ጠባብ ሸለቆ
ይህ በሕዝቅኤል 21፡7 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"የምታከፋፍለው አንድ ቁራጭ መሬት"
"ድንበር ይሆናል…ድንበር ይደርሳል"
የከተማ ስሞች፡፡ይህ በሕዝቅኤል 47፡15-17 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
በሕዝቅኤል 48፡1 ላይ "የመሬት አንድ እጅ/ ክፍል" የሚለው በተተረጎመበት መልክ ይተርጉሙት፡፡
ይህ በሕዝቅኤል 48፡3 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለእስራኤል ህዝብ መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "25000 ክንድ … 10000 ክንድ" ወይም "ወደ 13.5 ኪሎ ሜትር …ወደ 5.4 ኪሎ ሜትር" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "የእስራኤላውያን መሪዎች ለካህናት መሬት ይሰጧቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "25000 ክንድ … 10000 ክንድ" ወይም "ወደ 13.5 ኪሎ ሜትር …ወደ 5.4 ኪሎ ሜትር" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከተቀረው ቅዱስ ምድር ይበልጥ ቅዱስ የሆነው ፣ ከቅዱሱ ምድር ይህ አነስተኛ ክፍል ለእነዚህ ካህናት ይሆናል"
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "25000 ክንድ … 10000 ክንድ" ወይም "ወደ 13.5 ኪሎ ሜትር …ወደ 5.4 ኪሎ ሜትር" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"የመጀመሪያው ፍሬዎች የሆነ ይህ መሬት፡፡ እዚህ ስፍራ "ፍሬዎች" የሚለው ምናልባት ከመስዋዕቶቹ ሁሉ ምርጥ የሆኑ ነገሮች ለእግዚአብሔር ለማቅረብ ተለይተዋል ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ ይህ መሬት የተገለጸው በዚያ መንገድ፣ ለያህዌ ጥቅም እንደተለየ መሬት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"5000 ክንድ … 25000 ክንድ" እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ወደ 2.3 ኪሎ ሜትር …ወደ 13.5 ኪሎ ሜትር" (ቁጥሮች እና መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሁሉም የከተማዋ ህዝብ ተካፍሎ የሚጠቀምባት አካባቢ ይሆናል"
"አራት ሺህ አምስት መቶ ክንድ፡፡" እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ወደ 2.4 ኪሎ ሜትር" (ቁጥሮች እና መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለቤቶች የሚሆን ስፍራ እና ክፍት ቦታ"
ያህዌ ለህዝቅኤል ስለእስራኤል ሰዎች መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "25000 ክንድ " ወይም "ወደ 13.5 ኪሎ ሜትር" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"ቅዱሱን ስጦታ እና የከተማይቱን ሀብት ታቀርባላችሁ"
ይህ ብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተው የእስራኤልን ህዝብ ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
የእስራኤል ህዝብ ለሌዋውያን፣ ለካህናት፣ እና ለቤተ መቅደስ እንዲሆን ለእግዚአብሔር የሰጠው መሬት
ይህ በሕዝቅኤል 48፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "25000 ክንድ " ወይም "ወደ 13.5 ኪሎ ሜትር" (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህንን በሕዝቅኤል 48፡1 ላይ "አንድ እጅ መሬት" የሚለውን በተረጎሙበት መልክ ይትርጉሙት
ያህዌ ለህዝቅኤል ስለእስራኤል ሰዎች መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል
የከተሞች ስም፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 47፡19 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
በሰሜናዊ ሲና ክፍል የሚገኝ በጣም ረጅም ጠባብ ሸለቆ፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 47፡19 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተው የእስራኤልን ህዝብ ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
ይህ በሕዝቅኤል 45፡1 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ራሱን በስሙ የሚገልጸው/የሚምለው፤ የተናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 5፡11 ላይ እንዴት እንተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ጌታ ያህዌ የተናገረው ይህንን ነው" ወይም "እኔ ጌታ ያህዌ የተናገርኩት ይህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"አራት ሺህ አምስት መቶ ክንድ፡፡" እያንዳንዱ ረጀም ክንድ ወደ 54 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ ይህ በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ወደ 2.4 ኪሎ ሜትር" (ቁጥሮች እና መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
"አራት ሺህ አምስት መቶ ክንድ፡፡" ይህ ወደ 2.4 ኪሎ ሜትር ነው፡፡ (ቁጥሮች እና መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ናቡከደነፆርን ብቻ ሣይሆን ናቡከደነፆርንና ወታደሮቹን ጭምር ነው፡፡”የናቡከደነፆር ወታደሮች…እነርሱ” ወይም ”የባቢሎን ንጉሥ የሆነው ናቡከደነፆርና ወታደሮቹ”
“ሰዎች ምንም ዓይነት አቅርቦት እንዳያገኙ ማስቆም”
“ሰዎች ምንም ዓይነት አቅርቦት እንዳይቀበሉ መከልከል”
ይሄ የሚያመለክተው ኢዮአቄምን ብቻ ሣይሆን ኢዮአቄምንና ወታደሮቹን ጭምር ነው፡፡“የይሁዳ ንጉሥ የኢዮአቄም ጦር”
ኢዮአቄም ለናቡከደነፆር ሰጠው
ምንም እንኳን ናቡከደነፆር እነዚህን ነገሮች ለብቻው ያላደረገው ቢሆንም አንባቢው እንደ ነጠላ ተውላጠ ሥም ቢቀበለው መልካም ይሆናል፡፡“አመጡት…አስገቡት”
እዚህ ላይ“እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢዮአቄምን፤ሌሎች እሥረኞችንና የተቀደሱ ዕቃዎችን ነው፡፡
ይሄ ለአምላኩ ያለውን መሠጠት የሚገልፅ ነው፡፡
ይሄ የሚያመለክተው ናቡከደነፆርን ነው፡፡
ይሄ ዋናው አለቃ ነው፡፡
የሕብረተሰቡ ከፍተኛው መደብ
እነዚህ ሁለት አሉታዊ የሆኑ ቃላት በጋራ የሚገልፁት አዎንታዊ ሃሣብን ነው፡፡“ፍፁም በሆነ አቀራረብ”
ይሄ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ይሄ የሚያሣየው ስለ ብዙ ነገር የሚያውቁ መሆኑንና መረጃውን የማደራጀትና የመጠቀም ችሎታ ያላቸው መሆኑን ነው፡፡
ይሄ ታላቅ ቤት የሆነና ንጉሥ ለመኖሪያነት የሚጠቀምበት ሥፍራ ነው፡፡
“አስፋኔዝ ሊያስተምራቸው ተዘጋጅቶ ነበር፡፡”
የንጉሡ ባለሥልጣናት ይሄንን ተግባር አከናወኑለት፡፡“የንጉሡ ባለሥልጣናት ኃላፊነቱን ወደ እነርሱ አስተላለፉት”
ንጉሡ ይመገባቸው የነበሩ ልዩ የሆኑ፤እምብዛም የማይገኙና መልካም የሆኑ ምግቦች፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ እነዚህን ወጣት ልጆች የማሠልጠን ኃላፊነት ለአስፋኔዝ ተሰጥቶት ነበር፡፡”
“ጥበብን ተማሩ”
“ከእሥራኤል ወገን ከሆኑት ወጣት ልጆች መካከል”
ይሄ የሚያመለክተው የናቡከደነፆር መንግሥት ውስጥ ከፍተኛ ባለሥልጣን የነበረውን አስፋኔዝን ነው፡፡
እነዚህ ሁሉ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
እዚህ ላይ “አዕምሮ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራሱን ዳንኤልን ነው፡፡
አንድን ነገር “እንዲረክስ ማድረግ” ማለት ንፁህ እንዳይሆን ማድረግ ማለት ነው፡፡ በእግዚአብሔር ሕግ መሠረት አንዳንድ የባቢሎናውያን ምግቦችና መጠጦች ከአምልኮ ሥርዓት ጋር በተያያዘ ሊያረክሱት ይችላሉ፡፡ይሄ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡ “ከእግዚአብሔር ሕግ አንፃር የሚታይ ከሆነ ራሱን ለርኩሰት አሣልፎ ይሰጣል ማለት ነው”
ይሄ ልዩ የሆኑ፤በተራው ሕዝብ ዘንድ ያልተለመዱና መልካም ምግቦችን የሚመለከት ነው፡፡
ኃላፊው ሰው ይህንን ጥያቄ የጠየቀበት ምክኒያት ያለው ነገር ሊከሰት ይችላል ብሎ በማሰቡ ነው፡፡እንደ መግለጫም ሊሆን ይችላል፡፡“ በዕድሜ የአንተ እኩያ ከሆኑ ከሌሎች ወጣት ልጆች በባሰ ሁኔታ ተጎሳቁለህ ሊያይህ አይሻም”
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡“ንጉሡ ራሴን ሊቆርጠው ይችላል” ወይም “ንጉሡ ሊገድለኝ ይችላል”
ዳንኤል የጃንደረቦቹን አለቃ ጓደኞቹና ራሱንም ጭምር ከሌሎች ወጣት ልጆች በባሰ ሁኔታ ይጎሳቆሉ እንደሆነ ወይም እንዳልሆነ እንዲመለከት ለመነው፡፡“ከሌሎቹ ይልቅ የከፋ ገፅታ ይኖርን እንደሆነ ተመልከት”
እነዚህ ሁሉ ተውላጠ ስሞች የሚያመለክቱት ዳንኤልን፤ሃናንያን፤ሚሳቅንና አብደናጎምን ነው፡፡
ይሄ የሚያመለክተው ከበሉት ምግብ የተነሣ ጤነኛ መሆንን ነው፡፡
”ዕውቀት”እና “ማስተዋል”የሚሉት ማሰሪያ አንቀፆች ”መማር”እና “መገንዘብ”በተሰኙ ግሶች ሊተኩ ይችላሉ፡፡“እግዚአብሔር ብሩህ በሆነ ሁኔታ እንዲማሩና ግንዛቤ ይኖራቸው ዘንድ ችሎታን ሰጣቸው”
እዚህ ላይ “በሁሉም” የሚለው ቃል አጠቃላይ አነጋገር ሲሆን እጅግ መልካም የሆነ ትምህርትና ግንዛቤ እንዳላቸው ለማመልከት ነው፡፡“ባቢሎናውያን የፃፉትንና ያጠኑትን ብዙ ነገሮች ያወቁ መሆኑ”
ንጉሡ ከአራቱ “ወጣት ልጆች” ጋር ተነጋገረ፡፡ (ትንቢተ ዳንኤል 1፡17)
ይሄ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ዳንኤል፤ሚሳቅ፤ሲድራቅና አብደናጎም ከቡድኑ ሁሉ ይልቅ ደስ አሰኙት”
እነዚህ የሰዎች ሥሞች ናቸው፡፡
“አሥር እጥፍ” የሚለው ተጋንኖ የቀረበው ገለፃ ትልቅ ብቃት እንደነበራቸው ለማሣየት ነው፡፡“እጅግ የተሻለ”
“ንጉሥ ቂሮስ ባቢሎንን መግዛት በጀመረ በአንደኛው ዓመት”
“ሁለተኛው ዓመቱ ላይ ”
ናቡከደነፆር ሕልም አየ
እዚህ ላይ “መንፈሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሃሣቡን ነው፡፡“በሃሣቡ ታወከ”
ለጭንቀት የዳረገው ሃሣብ እንቅልፍ ሊያስተኛው አልቻለም፡፡“እንቅልፍ እንዳይተኛ አደረገው”
“ከዚያም ንጉሡ ጠንቋዪዮችን ጠራ”
“ሕይወት የሌላቸው ሰዎች”
“ወደ ቤተመንግሥት ገቡ”
“በ….. ፊት ቆሙ”
እዚህ ላይ“መንፈሴ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራሱን ንጉሡን ነው፡፡“ተጨንቄለሁ”
መጨነቅ
ይሄ ባቢሎናውያን ይነጋገሩበት የነበረ ቋንቋ ነው፡፡
ሰዎቹ ይሄንን የተናገሩት ለንጉሡ ታማኞች መሆናቸውን ለመግለፅ አስበው ይሆናል፡፡“ንጉሥ ሆይ ለዘላለም እንደምትኖር ተስፋ አለን”
ሰዎቹ አክብሮትን ለመስጠት ራሣቸውን የንጉሡ ባሪያዎች ብለው ይጠራሉ፡፡
እዚህ ላይ “እኛ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ንጉሡ እያነጋገራቸው ያሉትን ሰዎች ሲሆን ንጉሡን ግን አያካትትም፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ይህንን ጉዳይ በሚመለከት ምን መደረግ እንዳለበት ውሳኔ ላይ ደርሼያለሁ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰውነታችሁን እንዲበጣጥሱትና ቤታችሁንም የቆሻሻ ክምር እንዲደርጉት ወታደሮቼን አዝዛለሁ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሥጦታን እሰጣችኋለሁ”
እነዚህ ጥበበኛ የሆኑ ሰዎች አክብሮታቸውን ለመግለፅ ንግግራቸውን ለሶስተኛ መደብ እንደሚነገር አደርገው ይናገሩታል፡፡
ሊለወጥ የማይችል ውሳኔ ጠንካራ እንደሆነ ተደርጎ ተገልፆአል፡፡
ለእናንተ አንድ ቅጣት ብቻ ነው ያለው
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ የሆነ ተርጉም ያላቸው ሲሆን የንጉሱ ሥልጣን ታላቅ እንደሆነ አፅንዖት የሚሰጡ ናቸው፡፡”ለማታለል የታቀዱ ውሸቶች”
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሠረቱ አንድ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆን አፅንዖት የሚሰጡትም የንጉሡ ኃይል ታላቅ መሆኑን ነው፡፡“እጅግ ኃያል”
ይሄ አፅንዖትን ለመስጠት ሲባል በአሉታዊ መልኩ ነው የተገለፀው፡፡በአዎንታዊ መልኩም ሊገለፅ ይችላል፡፡“ይህንን ጉዳይ መናገር የሚችሉት አማልዕክት ብቻ ናቸው፡፡”
በመሠረቱ እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ቁጣውን ለመግለፅ ጥቅም ላይ የዋሉ ናቸው፡፡“ከልክ ያለፈ ብስጭት”
“በባቢሎን ያሉ ሰዎች ሁሉ”
አዋጁ ልክ ሕይወት ያለው ነገር እንደሆነና በራሱ የመጓዝ ችሎታ እንዳለው ዓይነት ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡“ስለሆነም ንጉሡ ትዕዛዝ እንዲወጣ ውሳኔ ላይ ደረሰ”ወይም “ንጉሡ ትዕዛዝ ሰጠ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ወታደሮቹ ጥበበኞች ናቸው ተብለው የተገመቱትን ሰዎች ሁሉ በሕይወት እንዳይኖሩ ሊያደርጓቸው ነው”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እንዲገድሏቸው”
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ስለ አስተዋይነቱ ታላቅነት አፅንዖት የሚሰጡ ናቸው፡፡“ረጋ ያለና ጥንቃቄ የተሞላበት ፍርድ”
ይሄ የንጉሡ የጦር አዛዥ ሥም ነው፡፡
የእነዚህ ሰዎች ሥራ ንጉሡን መጠበቅ ብቻ ነው፡፡
“ንጉሡ እንዲገድሉ የላካቸው ሰዎች”
ምናልባትም ዳንኤል ወደ ቤተ መንግሥት ሄዶ ሊሆን ይችላል፡፡“ዳንኤል ወደ ቤተ መንግሥቱ ሄደ” ወይም“ዳንኤል ከንጉሡ ጋር ለመነጋገር ሄደ”
“ከንጉሡ ጋር ለመገናኘት ይችል ዘንድ በተወሰነ ሰዓት ቀጠሮ እንዲሰጠው ጠየቀ”
ይሄ የሚመለክተው የዳንኤልን ቤት ነው፡፡
“የንጉሡን አዋጅ በተመለከተ”
“ስለ ምሕረት እንዲፀልዩ ጠየቃቸው”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ንጉሡ እንዳይገድላቸው”ወይም “የንጉሡ ወታደሮች እንዳይገድሏቸው”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዚያን ሌሊት እግዚአብሔር ምሥጢሩን ገለፀው”
ይሄ የሚያመለከተው የንጉሡን ሕልምና ትርጉሙን ነው፡፡
እዚህ ላይ “ሥም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራሱን እግዚአብሔርን ነው፡፡“እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን”
እነዚህ ጥቅሶች የዳንኤል ፀሎት አንዱ ክፍል ናቸው፡፡
“የነገሥታትን የመግዛት ሥልጣን ይነጥቃል” እዚህ ላይ“ዙፋን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በአንድ ግዛት ላይ የበላይ ሆኖ መግዛትን ነው፡፡
“ብርሃኑ የሚመጣው እግዚአብሔር ካለበት ሥፍራ ነው”
ይሄኛው ጥቅስም የዳንኤል የፀሎቱ አንዱ ክፍል ነው፡፡እግዚአብሔርን በሦስተኛ መደብነት መጥራቱን ያቆምና በጣም ግላዊ ወደ ሆነው ወደ ሁለተኛ መደብ ይለውጣል፡፡
“አንተእኔና ጓደኞቼን የጠየቅከንን ነገር ነገረን ”
“ንጉሡ ምን እንደሚፈልግ አስታወቀን”
ይሄ የንጉሡ የጦር አዛዡ ሥም ነው፡፡
“ጠቢባን”
ይሄ ባቢሎናውያን ለዳንኤል የሰጡት ሥም ነው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ጥበበኛ የሆኑ ሰዎች፤ከሙታን ጋር እንነጋገራለን የሚሉ ሰዎች፤ጠንቋዮችና አስማተኞች ከንጉሡ ዘንድ የተጠየቀውን ጥያቄ ለማወቅ አልቻሉም ”
ይሄ ሐረግ የሚያመለክተው የንጉሡን ሕልም ነው፡፡
ዳንኤል ለንጉሡ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይሄ ሐረግ የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡“ምሥጢርን የሚገልፀው እግዚአብሔር” ወይም “ምሥጢራት እንዲታወቁ የሚያደርግ እግዚአብሔር”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ይሄንን ምሥጢር እግዚአብሔር ለእኔ አልገለፀውም”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ምሥጢሩን ለእኔ ግልፅ ያደረገልኝ አንተ….”
ይሄ ሐረግ “አንተ” የሚለውን ቃል የሚጠቀመው የሰውዬውን አዕምሮ ለማመልከት ነው፡፡“በውስጠኛው አዕምሮህ ያለውን ነገር ያውቅ ዘንድ”
ዳንኤል ለንጉሡ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“ከጥሩ ወርቅ የተሰራ ነበር”ወይም “ንፁህ ወርቅ ነበር”
“ገሚሱ ብረት ገሚሱ ደግሞ ሸክላ ነበር”ወይም “ከፊሉ ከብረት ከፊሉ ደግሞ ከሸክላ ነበሩ”
ዳንኤል ለንጉሡ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይሄ ወደ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች የሚከፈል ከሆነ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አንድ ሰው ከተራራ ድንጋይ ይፈነቅላል ሆኖም ይህንን የፈነቀለው የሰው ልጆች አልነበሩም፡፡ድንጋዩን”
ይሄ ሐረግ የምሥሉን ቁርጥራጮች በቀላሉ በነፋስ እንደሚበንኑ ትናንሽና ቀላል ነገሮች ያስመስላቸዋል፡፡
ይሄ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ፈፅሞ ተወገዱ”
“በምድሪቱ ውስጥ ሁሉ ተሰራጨ”
ዳንኤል ለንጉሡ መናገሩን ይቀጥላል
እዚህ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዳንኤልን ነው፡፡ ምናልባትም የብዙ ቁጥርን የተጠቀመው ለራሱ ላለማድላት ሲልና እግዚአብሔር የገለፀለትን የሕልሙን ትርጉም ስላሳወቀ ከትህትና የተነሣ ያደረገውም ሊሆን ይችላል፡፡
“እጅግ ተፈላጊ የሆነ ንጉሥ” ወይም “በሌሎች ንጉሶች ላይ ገዢ የሆነ ንጉሥ”
እነዚህ ቃላት በመሠረቱ ተመሳሳይ ሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡
እዚህ ላይ“እጅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው መግዛትን ነው፡፡“ሥፍራውን በቁጥጥራችሁ ሥር እንድታደርጉ አድርጓችኋል፡፡”
ሥፍራው የሚያመለክተው በዚያ ሥፍራ ነዋሪ የሆኑ ሰዎችን ነው፡፡“የምድሪቱ ሰዎች”
እዚህ ላይ“እጅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው መግዛትን ነው፡፡“በሜዳ ላይ በሚገኙ እንሥሳትና የሰማይ ወፎች ላይ እንድትገዟቸው አሣልፎ ሰጥቷችኋል፡፡”
እዚህ ላይ“የሰማይ”የሚለው ሃሣብ “ሰማያት” የሚለውን ቃል ለመወከል የዋለ ነው፡፡
በንጉሡ ሕልም ውስጥ የምስሉ ራስ የሚወክለው ንጉሡን ነው፡፡“የወርቅ ምሥሉ የሚወክለው አንተን ነው” ወይም “የወርቁ ራስ የአንተና የሥልጣንህ ምልክት ነው”
ዳንኤል ለንጉሡ መናገሩን ይቀጥላል
በንጉሡ ሕልም መሠረት እርሱ መንግሥት ወርቅ ስለሆነ ከእርሱ አነስ የሚለው መንግሥት ደግሞ የመሐስ መንግሥት ነው ማለት ነው፡፡“ሌላ የነሐስ የሆነ መንግሥት ይነሳል” ወይም “የምሥሉን ክፍሎች የሚወክል ሌላ የብር መንግሥት ይነሣል”
ይሄ ወደፊት ሊመጣ ያለውን የነሐሱን የሐውልት ክፍሎች የሚገልፅ ምሣሌያዊ አገላለፅ ነው፡፡“ገና በሐውልቱ ክፍሎችን የሚወክል ሶስተኛ መንግሥት”
“መንግሥት ቁጥር ሶስት”
ዳንኤል ለንጉሡ መናገሩን ይቀጥላል
“መንግሥት ቁጥር አራት ይመጣል”
አራተኛው መንግሥት እንደ ብረት ጠንካራ እንደሆነ ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡
ይሄ ምሣሌያዊ አነጋገር አራተኛው መንግሥት ድል እንደሚያደርግና ሌሎች መንግሥታትን እንደሚተካ የሚያሣይ ነው፡፡
“የቀደሙት መንግሥታት”
ዳንኤል ለንጉሡ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ናቡከደነፆር እግሩ የብረትና የሸክላ እንደሆነ ተመልክቷል፡፡እግሩ በተሰራበት ወቅት ግን ሒደቱን አልተመለከተም፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሸክላና የብረት ድብልቅ ነበሩ፡፡
“ተጣብቀው አይቆዩም”
ዳንኤል ለንጉሡ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ላይ“እነዚያ ነገሥታት”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በምሥሉ የጠተለያዩ ክፍሎች በተምሣሌነት የቀረቡትን የመንግሥታት ገዢዎችን ነው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ማንም ሰው እንዳያጠፋቸውና ሌሎች ሰዎች እንዳያሸንፏቸው”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሆነ ነገር ድንጋዩን ከተራራው ላይ የፈነቀለው ቢሆንም የተፈነቀለው ግን የሰው እጅ ሳይነካው ነው፡፡”
እምነት ሊጣልበት የሚችልና ትክክለኛ “በፊቱ መሬት ላይ ወደቀ”
ይሄ ድርጊታዊ ተምሣሌት የሚያመለክተው ንጉሡ ዳንኤልን ማክበሩን ነው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የንጉሡ ባሪዎች ለዳንኤል የእህል ቁርባንና ዕጣን አቀረቡለት”
“እውነትም አምላካችሁ”
“ከአማልዕክት ሁሉ የበለጠና በሌሎች ነገሥታት ላይ ንጉሥ የሆነ”
“የሕልሜን ምሥጢር ገላጭ”
“ንጉሡ ዳንኤልን ገዢ አደረገው”
እነዚህ ከዳንኤል ጋር ወደ ባሊሎን ለሄዱት ለሶስት አይሁዳውያን የተሰጠ የባቢሎናውያን ሥያሜ ነው፡፡
ናቡከደነፆር ይህንን ሥራ ያከናወነው ራሱ ሣይሆን የራሱ ሰዎች ሥራውን እንዲያከናውኑ በማዘዝ ነበር፡፡“ናቡከደነፆር የወርቅ ምሥሉን እንዲሰሩ የራሱን ሰዎች አዘዘ….እንዲቆም አደረጉት”
አንድ ክንድ 46 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡“በግምት 27 ሜትር ቁመት ያለውና ወደ 3 ሜትር የሚጠጋ ስፋት ያለው ነው“
ይሄ ሥፍራ የሚገኘው በባቢሎን የወሰን ክልል ውስጥ ነው፡፡
እነዚህ በግዛቱ ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ የተመደቡ ሰዎች ናቸው፡፡
እኒዚህ ባለሥልጣናት ኃላፊነታቸው ከገንዘብ ጋር የተያያዘ ነው፡፡
በትንቢተ ዳንኤል 3፡1 ላይ እንዴት አድርጋችሁ እንደተረጎማችሁት አስተውሉ፡፡
ናቡከደነፆር ይህንን ሥራ ያከናወነው ራሱ ሣይሆን የራሱን ሰዎች ሥራውን እንዲከናውኑት በማዘዝ ነበር፡፡“የናቡከደነፆር ሰዎች ያቆሙት ምሥል”
ይሄ ሰው ይህንን ሥራ እንዲሰራ ኃላፊነት የተሰጠው ለንጉሡ አዋጅ ነጋሪ ነው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በንጉሡ ታዝዛችኋል፡፡”
እዚህ ላይ “ወገኖች”እና “ቋንቋዎች”የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ከተለያዩ ወገኖች የመጡትንና የተለያዩ ቋንቋዎችን የሚናገሩ ሰዎችን ነው፡፡“የተለያዩ ቋንቋዎች የሚናገሩና ከተለያዩ ነገዶች የመጡ ሰዎች”
እነዚህ የሙዚቃ መሣሪያዎች ከበገና ጋር ተመሳሳይነት ያላቸው ናቸው፡፡ሶስት ማዕዘን የሚመስል ቅርፅ ያላቸው ሆነው አራት ክሮች ያሏቸው ናቸው፡፡
እዚህ ላይ “ስገዱ” ማለት “መሬት ላይ ተኙ”ማለት ነው፡፡
“በአምልኮ ውስጥ በመሆን ፊታችሁን ወደ ታች አድርጋችሁ መሬት ላይ ተኙ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሙዚቃ መሣሪያውን ድምፅ በተሰማበት ወቅት ተደፍቶ ለምሥሉ የማይሰግድ ሰው ሁሉ በወታደሮች አማካይነት ወደሚነድድ እሣት ይጣላል፡፡“
እዚህ ላይ “ስትደፉ” ማለት “በፍጥነት ተኙ”ማለት ነው፡፡
ይሄ በእሣት የተሞላ ሠፊ ክፍልን የሚያመለክት ነው፡፡
እዚህ ላይ“ሁሉ“ማለት በሥፍራው የተገኙት ሰዎች ሁሉ ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ “ወገኖች”እና “ቋንቋዎች”የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ከተለያዩ ወገኖች የመጡትንና የተለያዩ ቋንቋዎችን የሚናገሩ ሰዎችን ነው፡፡ይሄንን በትንቢተ ዳንኤል 3፤4 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት አስተውሉ፡፡“የተለያዩ ነገድ ሰዎችና የተለያዩ ቋንቋዎችን የሚናገሩ“
እነዚህ የሙዚቃ መሣሪያዎች ናቸው፡፡
እዚህ ላይ “ስተደፉ” ማለት “በፍጥነት ተኙ”ማለት ነው፡፡
ይህንን ያደረጉት ምሥሉን ለማምለክ ሲሉ ነው፡፡“ፊታቸውን ወደ ምድር አድርገው ለአምልኮ ተደፉ“
ናቡከደነፆር ይህንን ሥራ ያከናወነው ራሱ ሣይሆን የራሱን ሰዎች ሥራውን እንዲከናውኑለት በማዘዝ ነበር፡፡“ሰዎች ያቆሙት የናቡከደነፆር የወርቅ ምሥል“
ይሄ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ከዋናው ታሪክ መውጣቱን ለማመልከት ነው፡፡እዚህ ላይ ፀሐፊው በታሪኩ ውስጥ ስለ ጥቂት አዳዲስ ሰዎች ይናገራል፡፡
ይሄ ለንጉሡ የተለመደ የሠላምታ አሰጣጥ ሥርዓት ነው፡፡
እነዚህ የሙዚቃ መሣሪያዎች ሥሞች ናቸው፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 3፤5 ላይ እንዴት አድርጋችሁ አንደተረጎማችሁት አስተውሉ፡፡
እዚህ ላይ“ተደፉ“የሚለው ቃል “በፍጥነት መጋደምን“ የሚያመለክት ነው፡፡
ይሄ በእሣት የተሞላ ሠፊ ክፍል ነው፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 3፤6 ላይ እንዴት አድርጋችሁ አንደተረጎማችሁት አስተውሉ፡፡
ከመንግሥት ጋር የተያያዙ ጉዳዮች
እነዚህ የዳንኤል ጓደኞች የሆኑ ሰዎች የባቢሎናውያን ስሞች ናቸው፡፡እነዚህን በትንቢተ ዳንኤል 3፤7 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት አስተውሉ፡፡
“ትዕዛዝህን ለመቀበል ፈቃደኞች አይደሉም”
ይህንን የሚያደርጉበት ምክኒያት ለምሥሉ ለመስገድ ሲሉ ነው፡፡“በአምልኮ ውስጥ ሆነው ፊታቸውን ወደ መሬት አድርገው ተደፉ”
ናቡከደነፆር ይህንን ሥራ እንዲሰሩ የራሱን ሰዎች አዘዘ፡፡“የአንተ ሰዎች ያቆሙት የወርቁ ምሥል”
የናቡከደነፆር ብስጭትና ቁጣ እጅግ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሣ ልክእ በሆነ ነገር እንደሞሉት ዓይነት ተደርጎ ተገልፆአል፡፡“ብስጭት” እና“ቁጣ” የሚሉት ቃላት ተመሣሣይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን እነዚህ ቃላት ጥቅም ላይ የዋሉት ንጉሡ ምን ያህል እንደታወከ አፅንዖት ለመሥጠት ነው፡፡“ከገደብ ያለፈ ቁጣ”
እነዚህ የዳንኤል ጓደኞች የሆኑ ሰዎች የባቢሎናውያን ስሞች ናቸው፡፡እነዚህን በትንቢተ ዳንኤል 1፤7 ላይ እንደተረጎማችሁት አስተውሉ፡፡
እዚህ ላይ “ሃሣብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የመወሰንን ጉዳይ ነው፡፡“ሃሣባችሁን አልለወጣችሁም?”ማለት በውሳኔ መሸፅናትን የሚያመለክት ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡“በውሳኔያችሁ እንደፀናችሁ ናችሁ?”
እነዚህ ሶስት ሰዎች ለምሥሉ አምልኮ ለመስጠት ሲሉ ይሄንን ተግባር ለመፈፀም ፈቃደኞች አይደሉም፡፡“ ፊትን ወደ ታች አድርጎ ለአምልኮ መሬት ላይ መደፋት”
ናቡከደነፆር ይህንን ሥራ ያከናወነው ራሱ ሣይሆን የራሱን ሰዎች ሥራውን እንዲከናውኑለት በማዘዝ ነበር፡፡“የእኔ ሰዎች ያቆሙት የወርቅ ምሥል”
እነዚህ የሙዚቃ መሣሪያዎች ናቸው፡፡እነዚህን በትንቢተ ዳንኤል 3፤5 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት አስተውሉ፡፡
እዚህ ላይ “መደፋት”ማለት“በፍጥነት መጋደም” ነው፡፡
ፊታችሁን ወደ ታች አድርጋችሁ መሬት ላይ ለአምልኮ ተደፉ፡፡
“ችግር የሚባል ነገር አይኖርም”ወይም “በነፃነት ትሄዳላችሁ” በነፃ ትለቃቃላችሁ፡፡
ናቡከደነፆር ይህንን ሥራ ያከናወነው ራሱ ሣይሆን የራሱን ሰዎች ሥራውን እንዲከናውኑት በማዘዝ ነበር፡፡“የእኔ ሰዎች ያቆሙት የወርቅ ምሥል”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ወታደሮቼ ከመቅፅበት ወደሚነድድ እሣት ውስጥ ይጥሏችኋል፡፡”
ይሄ በእሣት የተሞላ ሠፊ ቦታን የሚያመለክት ነው፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 3፤6 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት አስተውሉ፡፡
ንጉሡ መልስ እንዲሰጠው አይጠብቅም፡፡ሶስቱን ሰዎች እያስፈራራቸው ነው፡፡“ከእኔ እጅ የሚያድናችሁ አምላክ የለም” እዚህ ላይ“እጅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የመቅጣት ብቃት ያለው ሥልጣንን ነው፡፡“ከእኔ ቅጣት”
ይሄ በእሣት የተሞላ ሠፊ ቦታን የሚያመለክት ነው፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 3፤6 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት አስተውሉ፡፡
እዚህ ላይ“እጅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የመቅጣት ብቃት ያለው ሥልጣንን ነው፡፡“ከአንተ ቅጣት”
“ንጉሥ ሆይ አምላካችን ባያድነን እንኳን”
ሰዎች አማልዕክቶቻቸውን ለማምለክ እንደዚህ ያደርጋሉ፡፡“በአምልኮ ሥርዓት ፊታችንን ወደ ታች አድርገን ራሣችንን መሬት ላይ መጣል”
ናቡከደነፆር ይህንን ሥራ ያከናወነው ራሱ ሣይሆን የራሱን ሰዎች ሥራውን እንዲከናውኑት በማዘዝ ነበር፡፡“የወርቁን ምሥል ያቆሙት የአንተ ሰዎች”
ንጉሡ ከልክ ያለፈ ከመናደዱ የተነሣ ብስጭቱ እርሱን የሚሞላ በሚመስል መልኩ ተገልፆአል፡፡“ናቡከደነፆር ከመጠን ያለፈ ተበሳጭቶ ነበር”
እዚህ ላይ “በሰባት እጥፍ”ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙም እጅግ የሚያቃጥል እንዲሆን አድርጉት ማለት ነው፡፡ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ቀድሞ ያደርጉት ከነበረው በተለየ መልኩ እጅግ የሚያቃጥል አድርገው እሣቱን እንዲያነዱት ሰዎቹን አዘዛቸው”
ሰናፊል ራስ ላይ የሚደረግና ከተጠቀለለ ጨርቅ የሚሰራ ነገር ነው፡፡
ይሄ በሚያቃጥል እሣት የተሞላ ሠፊ ክፍል ነው፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 3፤6 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ምክኒያቱም ሰዎቹ ንጉሡ ባዘዘው መሠረት ብቻ ያከናወኑ በመሆኑ ነው፡፡”
“ሶስት ሰዎች አስረን ወደ እሣት ውስጥ ወርውረናል፡፡ተሳሳትኩ?”
አማልዕክት መልክ በብርሃን የሚያንፀባርቅ ነው ተብሎ ይታመን ነበር፡፡“አራተኛው የአማልዕክት ልጅ እንደ ብርሃን ያብረቀርቃል”
እነዚህ ሰዎች በተለያዩ የሐገሪቱ ግዛቶች ውስጥ ኃላፊነት የነበራቸው ባለሥልጣናት ናቸው፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 3፤2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እሣቱ በራሣቸው ላይ የነበረውን ፀጉር ሊያቃጥለው አልቻለም”
“ትንሽ እንኳን አልተቃጠለም”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እሣቱ ልብሳቸውን ሊጎዳው አልቻለም”
“እሣት እሣት አይሸቱም ነበር”
ንጉሡን አለመታዘዛቸው ልክ በአካል ቀርቧቸው ከእነርሱ ወደዚያ እንደገፉት በሚመሰል መልኩ ተገልፆአል፡፡“ትዕዛዜን ችላ አሉ”
ይሄ ሐረግ የሚያመለክተው ላመኑበት ነገር ለመሞት ስለወሰኑት ሶስት ሰዎች ነው፡፡“ለመሞት ፈቃደኞች ነበሩ”
ሰዎች አማልዕክቶቻቸውን ለማምለክ እንደዚህ ያደርጋሉ፡፡“በአምልኮ ሥርዓት ፊታችንን ወደ ታች አድርገን ራሣችንን መሬት ላይ መጣል”
“ከእነርሱ አምላክ በስተቀር ሌላ ዓይነት አምላክ”
እዚህ ላይ “ወገን” “ሕዝብ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የተለያዩ ቋንቋዎችን የሚናገሩ የተለያዩ ነገዶችን ነው፡፡ይህንን ተመሳሳይ ሐረግ በትንቢተ ዳንኤል 3፤4 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “በየትኛወም አገር ያለ ማንኛውም ሕዝብ ወይም ማንኛውንም ዓይነት ቋንቋ የሚናገሩ ሰዎች”
“ለእግዚአብሔር ክብር የማይሰጥ ቃላት የሚናገሩትን”
“ሰውነታቸው እንዲቆረጥ ይደረጋል”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“መፍትሔ ሊሆን የሚችለው የእነርሱ አምላክ ብቻ ነው”
በዚህ ምዕራፍ ውስጥ ናቡከደነፆር እግዚአብሔር ለእርሱ ስላደረገለት ነገር ይናገራል፡፡ከቁጥር1 እስከ 18 ባለው ክፍል ውስጥ ናቡከደነፆር ከአግዚአብሔር የተቀበለውን ራዕይ አስመልክቶ በአንደኛ መደብነት ይናገራል፡፡ከቁጥር19 እስከ 33 ድረስ ያለው ክፍል የናቡከደነፆርን ቅጣት ለመግለፅ ወደ ሶስተኛ መደብነት ይለውጠዋል፡፡ከቁጥር 34 እስከ 37 ባለው ክፍል ውስጥ ናቡከደነፆር የመለሰውን መልስ ሲገልፅ ደግሞ ወደ አንደኛ መደብነት ይለውጠዋል፡፡
ይሄ ሐረግ የሚያመለክተው ራሱ ንጉሡን ይምሰል እንጂ የንጉሱን መልዕክተኛ ነው፡፡“ናቡከደነፆር መልዕክተናውን ከ----ጋር ላከው”
እዚህ ላይ “ወገን” እና“ሕዝብ”የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት የተለያዩ ቋንቋዎችን የሚናገሩ የተለያዩ ነገዶችን ነው፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 3፤4 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ከተለያዩ አገሮች የመጡና የተለያዩ ቋንቋዎችን የሚናገሩ ሰዎች”
አብዛኛውን ጊዜ ነገሥታት ግዛታቸው ሠፊ መሆኑን ለመግለፅ በማጋነን ይናገራሉ፡፡ይሄ መፅሐፍ በተፃፈበት ወቅት ናቡከደነፆር አዛኛውን የዓለም ክፍል ይገዛ ነበር፡፡“በባቢሎን ግዛት ይኖር የነበረ”
ይሄ የተለመደ የሠላምታ አሰጣጥ ሥርዓት ነው፡፡
እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን የሚያመለክቱትም እግዚአብሔር ስላከናወናቸው አስደናቂ ነገሮች ነው፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ጥቅም ላይ እንዲውሉ የተደረጉትም የእግዚአብሔር ተአምራቶችና ድንቆች ምን ያህል ታላቅ እንደሆኑ አፅንዖት ለመስተት ነው፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን የሚደጋገሙትም የእግዚአብሔር ግዛት ዘላለማዊ ስለመሆኑ አፅንዖት ለመስጠት ነው፡፡
ከቁጥር 1 እስከ 18 ድረስ ናቡከደነፆር ከእግዚአብሔር የተቀበለውን ራዕይ በአንደኛ መደብነት ይናገረዋል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ናቸው፡፡
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡
“የባቢሎን ጠቢባን ሁሉ”
ከቁጥር1 እስከ 18 ድረስ ባለው ክፍል ውስጥ ናቡከደነፆር ከአግዚአብሔር ስለተቀበለው ራዕይ በአንደኛ መደብነት ይናገራል፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ብልጣሶር የሚል ሥም ያለው”
ይሄ ባቢሎናውያን ለዳንኤል የሰጡት ሥም ነው፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 1፤7 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ናቡከደነፆር የዳንኤል ኃይል የመጣው ናቡከደነፆር ያመልካቸው ከነበሩ የሐሰት አማልዕክት የመጣ መስሎት ነበር፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእያንዳንዱን ምሥጢር ትርጉም ማወቅ ትችላለህ”
ከቁጥር1-18 ባለው ክፍል ውስጥ ናቦከደነፆር ከእግዚአብሔር የተቀበለቀውን ራዕይ በአንደኛ መደብነት ይገልፀዋል፡፡
የምታይዋቸው ነገሮች
“በጣም ረዥም ነበረ”
ይሄ ዛፉ ምን ያህል ረዥምና በሚገባ የሚታወቅ እንደሆነ የሚጋነን በሚመስል መልኩ የቀረበ ተምሣሌታዊ ንግግር ነው፡፡“ጫፉ ወደ ሰማይ የደረሰ ስለሚመስል በዓለም ላይ የሚኖሩ ሁሉ ሊያዩት የሚችሉ ይመስላል፡፡ ”
“በዛፉ ላይ ብዙ ፍሬዎች ነበሩበት”
“ሰዎችና እንሥሳት የሚመገቡት ምግብ ነበራቸው”
ከቁጥር1-18 ባለው ክፍል ውስጥ ናቡከደነፆር ከእግዚአብሔር የተቀበቀውን ራዕይ በአንደኛ መደብነት ይገልፀዋል፡፡
ይሄ ሕልም ወይም ራዕይ ማየትን የሚያመለክት ነው፡፡“በሕልሜ ውስጥ አየሁ”
ቅዱስ የሆነው መልዕክተኛ ይናገር የነበረው ከአንድ ሰው በላይ ለሆኑ ስዎች እንደሆነ ግልፅ ይሆናል፡፡“ለጥቂት ሰዎች እየጮኸ እንዲህ አለ”
“አራዊትም ከበታቹ ወፎችም ከቅርንጫፉ ይሸሻሉ”
ከቁጥር1-18 ባለው ክፍል ውስጥ ናቡከደነፆር ከእግዚአብሔር የተቀበለቀውን ራዕይ በአንደኛ መደብነት ይገልፀዋል፡፡
በራዕዩ ውስጥ የነበረው ቅዱስ መልዕክተኛ ለጥቂት ሰዎች በጩኸት መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይሄ አንድ ዛፍ ከከተቆረጠ በኋላ ከመሬቱ በላይ የሚቀረው የዛፉ ክፍል ነው፡፡
ማለዳ ሲሆን በመስክ ላይ የሚገኝ ዕርጥበታማ ነገር፡፡
ዛፉ የሚወክለው ናቦከደነፆርን እንደመሆኑ በቁጥር 16 ላይ በተባዕት ሥም የሚጠራው“የእርሱ” እና “እርሱ” የሚለው ቃል በቁጥር 15 ላይ ተጠቀሰውን ያንኑ ዛፍ ለማመልከት የዋለ ሥም ነው፡፡“የሰውዬው አዕምሮ ለሰባት ዓመታት ያህል ከሰው አዕምሮ ወደ እንሥሳ አዕምሮ ይለወጣል፡፡”
ከቁጥር1-18 ባለው ክፍል ውስጥ ናቡከደነፆር ከእግዚአብሔር የተቀበለቀውን ራዕይ በአንደኛ መደብነት ይገልፀዋል፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ቅዱሣን ይህንን ውሳኔ አሣልፈዋል፡፡”
ይሄ ሐረግ መላዕክትን የሚመለከት ሊሆን ይችላል፡፡“ቅዱሣን መላዕክት”
“በሕይወት የሚገኝ ነገር ሁሉ” ወይም“ሁሉም”
“ግዛቱን ይሰጣል”
ይሄ ባቢሎናውያን ለዳንኤል የሰጡት ስም ነው፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 1፤7 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ይህንን መተርጎም ትችላለህ”
ናቡከደነፆር የዳንኤል የዳንኤል ኃይል ሊመጣ የቻለው ራሱ ናቡከደነፆር ያመልካቸው ከነበሩ ጣኦታት እንደመነጨ ነበር ያሰበው፡፡ይሄ በቁጥር 17 ላይ “ቅዱሣን”ከሚለው ቃል ጋር ተመሳሳይነት የለውም፡፡
ከቁጥር 19 እስከ 33 ድረስ የሚገኙት ክፍሎች የናቡከደነፆርን ቅጣት በሚመለከት ሶስተኛ መደብን በመጠቀም ነው የሚናገሩት፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እኔ ብልጣሶር የሚል ስም የሰጠሁት”
ዳንኤል የፈራበት ምክኒያት የራዕዩን ትርጉም ስለተረዳ ነው፡፡ይሄ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡ “የሕልሙ ትርጉም ስላሰጋው ለጥቂት ጊዜ ምንም ነገር አልተናገረም ነበር፡፡”
ምንም እንኳን ሕልሙ ንጉሡን እንደሚመለከት ያወቀ ቢሆንም የዳንኤል ምኞት ግን ሕልሙ ከናቡከደነፆር ጋር የተያያዘ እንዳይሆን ነበር፡፡
ከቁጥር 19 እስከ 33 ድረስ የሚገኙት ክፍሎች የናቡከደነፆርን ቅጣት በሚመለከት ሶስተኛ መደብን በመጠቀም ነው የሚናገሩት፡፡
አብዛኛዎቹ በዚህ ክፍል ውስጥ ያሉት ቃላት በትንቢተ ዳንኤል14፡10-12 ድረስ ከሚገኙት ክፍሎች ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡
“ብዙ ፍሬ ያፈራው”
“ንጉሥ ሆይ፤ይሄ ዛፍ የሚወክለው አንተን ነው”
ይሄ ሐረግ“የበረታ” የሚለውን ቃል የሚጠቀመው የንጉሡ ታላቅነት መጨመሩን ለመግለጥ ነው፡፡
እነዚህ ሐረጎች ማንኛውም ሰውና በየትኛውም ሥፍራ ናቡከደነፆር ምን ያህል ገናና እንደሆነ ማወቃቸውን አፅንዖት ለመሥጠት በማጋነን መልክ የቀረበ ነው፡፡
ከቁጥር19-33 ድረስ ያለው ክፍል የናቡከደነፆርን ቅታት በሶስተና አካልነት ይገልፃል፡፡
ይሄኛው ጥቅስ በትንቢተ ዳንኤል4፡13-14 እና በትንቢተ ዳንኤል 4፡15-16 ካለው ክፍል ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡እነዚህን ጥቅሶች እንዴት እንደተረጎማችኋቸው ተመልከቱ፡፡
ይሄ አንድ ዛፍ ከከተቆረጠ በኋላ ከመሬቱ በላይ የሚቀረው የዛፉ ክፍል ነው፡፡
“ለምለም በሆነ የመስክ ሣር የተከበበ”
ማለዳ ሲሆን በመስክ ላይ የሚገኝ ዕርጥበታማ ነገር፡፡
ከቁጥር19-33 ያለው ክፍል የናቡከደነፆርን ቅጣት ለመግለፅ ሶስተኛ መደብን ይጠቀማል፡፡
በዚህ ክፍል ውስጥ የሚገኙ አብዛኛዎቹ ጥቅሶች በትንቢተ ዳንኤል 14፡15-16ውስጥ ካሉት ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡እነዚህን ጥቅሶች እንዴት እንደተረጎማችኋቸው ተመልከቱ፡፡
“የሰማኸው”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰዎች አጠገባቸው እንዳትደርስ አድርገው ያባርሩሃል”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሣር ትበላለህ”
ከቁጥር19-33 ያለው ክፍል የናቡከደነፆርን ቅጣት ለመግለፅ ሶስተኛ መደብን ይጠቀማል፡፡
እዚህ ላይ“ሰማይ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በሰማይ ውስጥ የሚኖረውን ነው፡፡“በሰማይ ውስጥ የሚኖረው እግዚአብሔር የሁሉም ገዢ ነው፡፡”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እባክህን ምክሬን ተቀበለኝ”
እዚህ ላይ ከበደል ተመለስ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከበደል ዘወር ማለትን ነው፡፡“በደልን ተቃወመው”
ይሄ መለስተኛ ቅፅል የሚያመለክተው የተጨቆኑ ሰዎችን ነው፡፡“የተበደሉ ሰዎች”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅም ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ባለፀግነትህን ሊያራዝመው ይችል ይሆናል”
ከቁጥር19-33 ያለው ክፍል የናቡከደነፆርን ቅጣት ለመግለፅ ሶስተኛ መደብን ይጠቀማል፡፡
በትንቢተ ዳንኤል 14፡28 ላይያለው መረጃ እንዲቀናበር የተደረገው ትርጉሞቹ የበለጠ ግልፅ እንዲሆኑ ለማስቻል ነው፡፡
“12 ወራት”
ናቡከደነፆር ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ለራሱ ክብር አፅንዖት ለመሥጠት ሲል ነው፡፡ይሄ በዓረፍተ ነገር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ይቺ ታላቋ ባቢሎን ናት….ለግርማዬ ክብር”
“ለሰዎች ክብሬንና ታላቅነቴን ለማሣየት”
ከቁጥር19-33 ያለው ክፍል የናቡከደነፆርን ቅጣት ለመግለፅ ሶስተኛ መደብን ይጠቀማል፡፡
የዘይቤያዊ አነጋገሩ ፍቺ እየተናገረ እያለ መሆኑን ለመግለፅ ነው፡፡“ንጉሡ በመናገር ላይ ሳለ”
“ድምፅን ከሰማይ አዳመጠ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ንጉሥ ናቡከደነፆር ሆይ ይሄ መንግስት ከአንተ እንደተወሰደ አዋጅ ወጥቷል፡፡”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰዎች ከአጠገባቸው እንድትሄድላቸው ያስገድዱሃል”
“ለሚፈልገው ሰው”
ከቁጥር19-33 ያለው ክፍል የናቡከደነፆርን ቅጣት ለመግለፅ ሶስተኛ መደብን ይጠቀማል፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ይሄ በናቡከደነፆር ላይ የወጣው አዋጅ ከመቅፅበት ተከናወነ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰዎች ከአጠገባቸው እንዲርቅ አስገደዱት”
“ጥፍሮቹ የወፍ ጥፍሮች መሰሉ”
ከቁጥር 34 እስከ 37 ባለው ክፍል ውስጥ ናቡከደነፆር ለእግዚአብሔር የሚሰጠውን ምላሽ በሚመለከት በሶስተኛ መደብነት ይናገራል፡፡
ይሄ የሚያመለክተው በትንቢተ ዳንኤል 4፡32 ላይ ያለውን የሰባት ዓመት ጊዜ ነው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ጤንነቴ ተመለሰልኝ” ወይም “ጤነኛ ሆንኩኝ”
ሁለቱ ሐረጎች የሚያመለክቱት ተመሳሳይ የሆኑ ድርጊቶችን ነው፡፡
በመሠረቱ የእነዚህ ሁለት ሐረጎች ትርጉም ተመሳሳይ ሲሆን የእግዚአብሔር ግዛት ዘላለማዊ ስለመሆኑ አፅንዖት የሚሰጡ ናቸው፡፡“እርሱ ለዘላለም የሚገዛ ሲሆን ለመንግሥቱም መጨረሻ የለውም”
ከቁጥር 34 እስከ 37 ባሉት ክፍሎች ውስጥ ናቡከደነፆር ለእግዚአብሔር የሰጠውን ምላሽ ለመግለፅ በሶስተኛ መደብነት ይናገራል፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በምድር ነዋሪ የሆኑትን ሁሉ እንደ ምናምን ነው የሚቆጥራቸው”
“በምድር ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ሁሉ”
“በሰማይ ውስጥ የሚገኙ የመላዕክት ሠራዊቶች”
“ዓላማው ግቡን እስከመታ ድረስ”ወይም “ማከናወን የሚፈልገውን ሁሉ”
ተጨማሪ ዝርዝር ነገር መጨመሩ ያስፈልግ ይሆናል፡፡“አንድ ነገር ለማድረግ ከወሰነ ማንም ሊያቆመው አይችልም”
ይሄ ቀጥተኛ ባልሆነ አባባል ሊገለፅ ይችላል፡፡“አንድ ነገርን ሲያከናውን ጥያቄ ለመጠየቅ የሚደፍር ሰው አይኖርም”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ከቁጥር 34-37 ድረስ ባለው ክፍል ውስጥ ናቡከደነፆር ለእግዚአብሔር የሚሰጠውን ምላሽ በአንደኛ መደብነት ይገልፀዋል፡፡
እዚህ ላይ ጤንነቱን በተመለከተ የሚገለፀው ልክ ወደ ሥልጣኑ ለመመለስ እንደሚችል ተደርጎ ነው፡፡“ዳግም ጤነኛ ሆንኩ”
እዚህ ላይ ግርማውና ውበቱ የሚገለፁት በራሳቸው ጉልበት የመምጣት ኃይል እንዳላቸው ተደርጎ ነው፡፡“ግርማዬንና ውበቴን በድጋሚ አገኘሁት”
በመሠረቱ እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን የክብሩን ታላቅነት በሚመለከት አፅንዖት ይሰጣሉ፡፡
“መነኳንንቶቼ እገዛ እንዳደርግላቸው እንደገና ጠየቁኝ”
እዚህ ላይ “ዙፋን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ፍፁም ገዢ መሆኑን ነው፡፡“በመንግሥቴ ውስጥ እንደገና መግዛት ጀመርኩ፤ከሚገባው በላይ የሆነ ክብር ተጨመረልኝ”
በመሠረቱ እነዚህ ሶስቱ ቃላት ተመሳሳይ ሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን እግዚአብሔርን ምን ያህል እንዳመሰገነ አፅንዖት ይሰጣል፡፡
ይሄ “የሚሄዱ”የሚለው ቃል የሚኮራን ሰው የሚያመለክት ነው፡፡“የሚኮሩ ሰዎች”
ይሄ የናቡከደነፆር ልጅ ሲሆን ከአባቱ ቀጥሎ የንጉስነቱን ሥፍራ የያዘ ሰው ነው፡፡
ለ1000 ሺህ
“በ…….ፊት የወይን ጠጅ ይጠጣ ነበር፡፡”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እሥራኤላውያን የሰሯቸው የወርቅና የብር ዕቃዎች”
እነዚህ አንድ ሰው በእጁ ይዞ ሊጠጣባቸው የሚችሉ መጠጫዎችና ሌሎች ዕቃዎች ናቸው፡፡
እዚህ ላይ “ናቡከደነፆር” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የናቡከደነፆርንሠራዊት ነው፡፡“የአባቱ የናቡከደነፆርሠራዊት”ወይም “አባቱ የወሰደው የናቡከደነፆር ሠራዊት”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የናቡከደነፆር ወታደሮች ከቤተመቅደስ የወሰዷቸው የወርቅ ዕቃዎች”
“ከእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውጪ” “የእግዚአብሔር ቤት” የሚሉት ሐረጎች ስለ ቤተመቅደሱ የበለጠ ነገር ይነግረናል፡፡
“ያንን ባደረጉበት ቅፅበት” ወይም “በድንገት”
በሚደርቅበት ወቅት የለሰለሰ ጠንካራ ገፅታ የሚኖረው ሆኖበግድግዳ ወይም በጣሪያ ላይ የሚለሰን ሲሚንቶ ወይም ጭቃ ነው፡፡
“ፊቱ ገረጣ” ይሄ የሆነው ከመፍራቱ ተነሳ ነው፡፡
“እግሮቹ”
ይሄ የነበረበት የከፍተኛ ፍርሃት ውጤት ነው፡፡
ይሄ የሚያመለክተው ከሙታን ጋር እንነጋገራለን የሚሉትን፤ጥበበኞችንና ኮከብ ቆጣሪዎችን ነው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ይህንን ፅሑፍና ትርጉሙን ለሚያብራራልኝ ለማንኛውም ሰው ሀምራዊ የሆነ አልባሳትና የወርቅ ሠንሠለት በአንገቱ ላይ አደርግለታለሁ፡፡”
ሐምራዊ ግምጃ እምብዛም ያልተለመደና ንጉሣዊ ባለሥልጣናት ብቻ የሚያደርጉት ነገር ነው፡፡ “ንጉሣዊ አልባሳትን መልበስ”
“በደረጃ ሶስተኛ የሆነ ገዢ”
ይሄ የናቡከነፆር ልጅ ሲሆን አባቱ ሲሞት ንግሥናውን የተረከበው ሰው ነው፡፡ይህንን ሥም በትንቢተ ዳንኤል5፡1 ላይ እንዴት እንደፃፋችሁት ተመልከቱ፡፡
“ፊቱ ደም ገረጣ” የንጉሡ ፊት በትንቢተ ዳንኤል 5፡6 ከነበረው ይልቅ የገረጣ ነበረ፡፡
ሊገባው አልቻለም፤ግራ ተጋባ፡፡
አንዳንድ ዘመናዊ የሆኑ የመፅሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ይህንን የሚያያይዙት ከንግሥቲቱ ማለትም ከንጉሱ እናት ጋር ነው፡፡በጥንቷ ባቢሎን የንጉሱ እናት ከፍተኛ የሆነ ክብር ይሰጣቸው ነበር፡፡
ይሄ ንጉሱን ሠላምታ የማቅረብ የተለመደ ሥርዓት ነው፡፡
“ፊትህ እንዲህ የሚገረጣበት ምክኒያት የለም”
ንግስቲቷ የዳንኤል ኃይል የሚመነጨው ናቡከደነፆር ያመልካቸው ከነበሩት ጣዖታት ነው ብለው ያምኑ ነበር፡፡ይህንን ሐረግ በትንቢተ ዳንኤል 4፡8 ላይ እንዴት አድርጋችሁ እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“አባትህ ይገዛ በነበረበት ወቅት”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ልክ እንደ አማልዕክቶች ያለ ጥበብ፤ማስተዋልና ዕውቀት አለው፡፡”
“አባትህ ንጉሡ ናቡከደነፆር”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ንጉሡ ብልጣሶሰር ብሎ የሰየመው ይሄው ራሱ ዳንኤል እነዚህ ሁሉ መልካም ነገሮች የሞሉበት ሰው ነበረ፡፡”
“በግድግዳው ላይ የተፃፈውን” በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በግድግዳው ላይ በእጅ የተፃፈው ነገር”
“በዚያን ጊዜ ወታደሮቹ ዳንኤልን ወደ ንጉሡ ፊት እንዲቀርብ አደረጉት”
በዚህ ሐረግ ውስጥ“አባት”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ወታደሮችን ሁሉ ነው፡፡“የአባቴ ወታደሮች ከይሁዳ የማረካቸው፡፡”
የዳንኤል ኃይል የሚመነጨው ራሱ ብልጣሶር ያመልካቸው ከነበሩ ጣዖታት ነው ብሎ ያምን ነበር፡፡ይሄንን በትንቢተ ዳንኤል 14፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ብሩህ የሆነ አዕምሮና ድንቅ የሆነ ጥበብ ባለቤት ነህ፡፡”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “የታወቁ ሰዎች …በፊቴ ቀርበው ነበር”
“እንዲነግሩኝ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሐምራዊ የሆነ ልብስና የአንገት ወርቅ እሰጥሃለሁ”
ሐምራዊ ልብስ እምብዛም ያልተለመደ ሲሆን ይለብሱ የነበሩትም ንጉሣውያን ባለሥልጣናት ብቻ ነበሩ፡፡“በንጉሣዊ አልባስ መዋብ”
“በማዕረግ ሶስተኛ የሆነ ገዢ”
“ሥጦታህን አልፈልገውም”
ይሄ ሐረግ“ሁሉ”የሚለውን ቃል የሚጠቀመው ሠፊ ቁጥር ያለውን ሕዝብ አጠቃልሎ ለመግለፅ ነው፡፡“ከተለያዩ ወገኖች የሆኑና የተለያዩ ቋንቋዎችን የሚናገሩ ሰዎች”
እዚህ ላይ “ወገኖች” እና “ቋንቋዎች”የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ከተለያዩ ወገኖች የሆኑና የተለያዩ ቋንቋዎች የሚናገሩ ሕዝቦችን ነው፡፡ትንቢተ ዳንኤል 3፡4ን3 እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ከተለያዩ ወገኖች የሆኑ የተለያዩ ቋንቋዎች የሚናገሩ ሕዝቦች”
በመሠረቱ እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ፍርሃቱ ከፍተኛ ስለመሆኑ አፅንዖት ይሰጣሉ፡፡“በጣም ፈርተውት ነበር”
ይሄ ሐረግ ራሱ ናቡከደነፆር ሰዎቹን ገደላቸው ማለቱ ሣይሆን ያዘዛቸው ሰዎች ናቸው ተግባራዊ ያደረጉት ለማለት ነው፡፡“ናቡከደነፆር ሊገድላቸው የፈለጋቸውን ሰዎች ወታደሮቹን በማዘዝ እንዲገደሉ አደረጋቸው፡፡”
“ከፍ ለማድረግ የፈለገውን ሰው ከፍ ያደርግ ነበር”
እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡
“ለማዋረድ የፈለገውን ያዋርድ ነበር”
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራሱ ንጉሱን ነው፡፡“ንጉሱ ግትር ሰው ነበር”
እዚህ ላይ“መንፈስ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራሱ ንጉሱን ነው፡፡ግትር መሆኑ የሚገለፀው ልክ ጠንካራ እንደሆነ በሚመስል መልኩ ነው፡፡
ሥርዓት አልባና ከልክ ባለፈ መልኩ በራስ መተማመን
እዚህ ላይ“ዙፋን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለመግዛት የሚያበቃውን ኃይል ነው፡፡ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰዎች መንግሥቱን ወሰዱበት”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰዎች ከአጠገባቸው እንዲሄድ አስገደዱት”
“ልብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አስተሳሰቡን ነው፡፡ “ልክ እንደ እንስሳ ማሰብ”
ማለዳ በሚሆንበት ወቅት በመሬት ላይ የሚታይ አርጥበታማ ነገር፡፡
“የሚመርጠውን ሁሉ”
ይሄ ከአባቱ በመቀጠል ንጉስ የሆነው የናቡከደነፆር ልጅ ነው፡፡በትንቢተ ዳንኤል 5፡1 ላይ ይህንን ሥም እንዴት እንደፃፋችሁት ተመልከቱ፡፡
እዚህ ላይ“ልብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ወደራሱ ወደ ብልጣሶር ነው፡፡“ራስህን አላዋረድክም”
በእግዚአብሔር ላይ ማመፅ ልበ እርሱ ላይ እንደመኩራት ተቆጥሮ ተገልፆአል፡፡“በእግዚአብሔር ላይ አምፀሃል”
እዚህ ላይ “ቤቱ”ምንና የት እንደሆነ ግልፅ በሆነ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በኢየሩሣሌም ውስጥ ከሚገኘው ቤተመቅደሱ”
እዚህ ላይ “ትንፋሽ”የሚለው ቃል ሕይወትን የሚያመለክት ሲሆን “እጅ”የሚለው ቃል ደግሞ ሥልጣንን ወይም መግዛትን የሚያመለክት ነው፡፡“ትንፋሽ የሚሰጥህ እግዚአብሔር” ወይም“በሕይወትህ ላይ ሁሉ ገዢ የሆነው እግዚአብሔር”
“የምታደርገውን ሁሉ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ይህንን መልዕክት ፃፈ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እጁ የፃፈው መልዕክት ይሄ ነው፡፡”
እነዚህ በአረማይክ ቋንቋ ግድግዳው ላይ የተፃፉ ቃላት ናቸው፡፡
“ማኔ”ማለት እግዚአብሔር ቆጠረው ማለት ነው፡፡
“ቴቄል”ማለት በሚዛን ተመዘንህ ማለት ነው፡፡
“ፋሬስ”ማለት መንግሥትህ ማለት ነው፡፡
ንጉሱ ግዛቱን የመግዛቱን ጉዳይ በተመለከተ ጠቃሚ መሆን አለመሆኑን ለመናገር በሚዛን እንደሚመዘን ዓይነት ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡ ይሄ ማለት ንጉሱ የመግዛት ብቃት የለውም ማለት ነው፡፡ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር የመግዛት ብቃትህን መዝኖ የመግዛት ብቃት እነደሌለህ ደርሶበታል፡፡”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር መንግሥትህ ከፍሎ ለሜዶንና ለፋርስ ሰዎች ሰጥቷቸዋል፡፡”
ይሄ ከአባቱ በመቀጠል ንጉስ የሆነው የናቡከደነፆር ልጅ ነው፡፡በትንቢተ ዳንኤል 5፡1 ላይ ይህንን ሥም እንዴት እንደፃፋችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የወርቅ ሠንሠለት በአንገቱ ዙሪያ አደረጉለት”
“ቁጥር ሶስት ገዢ”
“የመንግሥቱ ገዢ ሆነ”
“ዕድሜው ስድሳ ሁለት አካባቢ በነበረ ወቅት”
በዚህ ምዕራፍ ውስጥ የሚገኙት ክስተቶች የተከናወኑት ፋርሶች ባቢሎናውያንና ከለዳውያንን ድል ካደረጉ በኋላ ነበር፡፡ሜዶን በባቢሎን ውስጥ መግዛት ጀመረ፡፡
“ንጉስ ዳርዮስ ውሳኔ አሣለፈ”
“አንድ መቶ ሃያ የግዛት ባለሥልጣናት”
“በእነርሱ ላይ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው 120ውን የግዛት ባለሥልጣናትን ነው፡፡
“ከንጉሡ ምንም ዓይነት ነገር እንዳይሰረቅ” ወይም “ማንም ሰው ከንጉሱ እንዳይሰርቅ”
“የበላይ እንዲሆን ተደረገ” ወይም “ከ…ይልቅ የበለጠ ብቃት ነበረው”
እዚህ ላይ“መንፈስ” የሚለው ቃል የሚመለክተው ዳንኤልን ነው፡፡እጅግ በተለየ መልኩ ብቃት የነበረው ሰው ነበር ማለት ነው፡፡ “ልዩ የሆነ ሰው ነው”
ከሌሎች ይልቅ የተሻለ ነገሮችን እንዲያከናውን የሚረዳው መንፈስ፡፡
“ሥልጣንን ይሰጠው ዘንድ” ወይም “በኃላፊነት ቦታ ላይ ማስቀመጥ”
ሌሎቹ ባለሥልጣናት በዳንኤል ላይ ቀኑበት፡፡ይሄ የበለጠ ሊብራራይችላል፡፡“የዚያን ጊዜ ሌሎች አለቆችና መሳፍንቱ ቀኑበት፡፡ስለሆነም ዳንኤል በሚሰራው የመንግሥት ሥራ ውስጥስህተት መፈለግ ጀመሩ፡፡”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በሚሰራው ሥራ ላይ ምንም ዓይነት ሰበብና በደል ሊያገኙበት አልቻሉም፡፡”
ኃላፊነትን በአግባቡ አለመገንዘብ
“ዳንኤልን በሚመለከት ሰበብ መፈለግ”
“አንድ ዕቅድ በንጉሱ ፊት አቀረቡ”
ለአንድ ንጉሥ የሚሰጥ የተለመደ የሠላምታ አቀራረብ ነው፡፡
“ለሠላሳ ቀናት”
“ማንም ጥያቄ የሚጠይቅ ሰው ቢኖር”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ወታደሮችህ ያንን ሰው በአንበሳ ጉድጓድ ውስጥ መጣል ይኖርባቸዋል፡፡”
ይሄ አንበሶች የሚጠበቁበትን ቤት ወይም ጉድጓድ የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡
በቁጥር 8 ላይ አስተዳዳሪዎቹ ለንጉሡ መናገራቸውን ይቀጥላሉ፡፡
“በሕጎቹ መሠረት”
“ሊሰረዝ አይችልም”
“ሥርዓቱን ወደ ሕግ መለወጥ”
ዳንኤል ወደ እግዚአብሔር ከመፀለዩ በፊት ስለ አዲሱ ሕግ መውጣት ዕውቀቱ እንደነበረው ግልፅ ማድረጉ ለታሪኩ ጠቃሚ ነው፡፡
ይሄ የዳንኤል ጠላቶች ወደ እግዚአብሔር ይፀልይ እንደነበረ ስለማወቃቸው የቆየ መረጃ እንዳላቸው የሚገልፅ ነው፡፡
“እግዚአብሔርን አመሰገነ”
ለክፋት የታቀደ ዕቅድ
ይህንን ጥያቄ የጠየቁበት ምክኒያት ንጉሱ ትዕዛዝ ማውጣቱን እነዲያረጋግጥላቸው ነበር፡፡
“ጥያቄ የሚጠይቅ”
ይሄ ምናልባትም አንበሶች ተጠብቀው የሚኖሩበትን ክፍል ውስጥ ወይም ጉድጓድ ለማመልከት ሊሆን ይችላል፡፡
“በሕጉ መሠረት”
ይህ ዳንኤልን በማክበር የሚደረግ ምልከታ አይደለም፡፡ይህንን ሐረግ የተጠቀሙት ዳንኤልን እነደ ከፍተኛ ባለሥልጣንነቱ የሚገባውን ክብር ሆነ ብለው ለመንፈግ ነበር፡፡
“ከይሁዳ ተሰድዶ የመጣው”
የዚህ ዘይቤያዊ አነጋገር ትርጉም ችላ ይልሃል ማለት ነው፡፡“እርሱ አይታዘዝህም”
እዚህ ላይ “አዕምሮ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አስተሳሰቡን ነው፡፡“እንዴት ማድረግ እንደሚኖርበት በእጅጉ አሰበበት”
ይሄ የሚያመለክተው አካላዊ ድካምን ሣይሆን የአዕምሮ ድካምን ነው፡፡
ሰዎቹ የንጉሱ ሕግ ወይም የንጉሱ ትዕዛዝ ሊለወጥ የማይቻል መሆኑን እያሣሰቡ ነው ያሉት፡፡ዳንኤል ወደ አንበሶቹ ግድጓድ መጣል ይኖርበታል፡፡አስፈላጊ ከሁነ ይሄ ሊብራራ ይችላል፡፡“ሕጉ…አይለወጥም፡፡ዳንኤልን ወደ አንበሶች ጉድጓድ መጣል ይኖርባቸዋል፡፡”
“ወታደሮቹ ዳንኤልን ሄደው አመጡት”
ይሄ አንበሶች ተጠብቀው የሚኖሩበትን ክፍል ወይም ጉድጓድ የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ንጉሱ ዳንኤልን ለማዳን ያለውን ምኞት እየገለፀ ነው፡፡
“ከአንበሶች ያድንህ”
ይሄ አንበሶች ተጠብቀው የሚኖሩበትን ክፍል ወይም ጉድጓድ የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡
በቀለበት የመታተሙ ጠቀሜታ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡ንጉሱና መኳንንቱ በሰም በተሰራ ማህተም በቀለበታቸው አተሙት፡፡ንጉሱ ፊርማውን በሰም ውስጥ አድርጎ ካተመ በኋላ መኳንንቶቹም በተመሳሳይ ሁኔታ አደረጉ፡፡ማንም ሰው ቢሆን ዳንኤልን ለመርዳት በሚል ሰበብ ማሕተሙ ያዘለውን ትዕዛዝ ለመሻር አልተፈቀደለትም ነበር፡፡
“ማንም ሰው ቢሆን ዳንኤልን ለማገዝ አይችልም ነበር”
ይህ ድርጊት የሚያሣየው ንጉሱ የዳንኤል ጉዳይ ምን ያህሰል ያስጨነቀው መሆኑን ነው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሚያዝናናው ማንም ሰው አልነበረም”
እንቅልፍ ልክ ከንጉሱ እየሮጠ እንደሚሄድ ዓይነት ነገር ነው የተገለፀው፡፡“በዚያን ሌሊት ሁሉ እንቅልፍ ሳይዘው አሳለፈ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ምንም ዓይነት ስህተት እንዳልፈፀምኩ ያውቃል፡፡”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በዳንኤል ላይ ምንም ቁስል አላገኙበትም”
ይሄ አንበሶች ተጠብቀው የሚኖሩበትን ክፍል ወይም ጉድጓድ የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“በአንበሶቹ ጉድጓድ ወለል ላይ ከመድረሳቸው በፊት”
“አጥንታቸውን አደቀቁት”
እዚህ ላይ “አህዛብ” እና “ቋንቋዎች”የሚለው ቃል የሚወክለው ከተለያዩ ነገዶች የመጡና የተለያዩ ቋንቋዎች የሚናገሩ ሰዎችን ነው፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 6፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ “ከተለያዩ ነገዶች የመጡና የተለያዩ ቋንቋዎች የሚናገሩ ሰዎች”
ንጉሥ ዳርዮስ መልክዕቱን የፃፈው ሠፊ ለነበረው ግዛቱ ሁሉ ነበር፡፡ምንም አንኳን በምድር ላይ የሚገኙትን ሰዎች ሁሉ የሚያጠቃልል ባይሆንም እዚህ ላይ “በምድር ሁሉ”የሚለው ቃል መንግሥቱ ምን ያህል ሠፊ እንደነበረ አፅንዖት ለመሥጠት ነው፡፡“በመንግሥቱ ውስጥ”
ይሄ በሁሉም የሕይወት ዘርፎች ለአንድ ሰው መለካም ይሆንለት ዘንድ ለመመኘት የሚቀርብ የሠላምታ ዓይነት ነው፡፡
በዚህ ውሰጥ ዳርዮስ በግዛቱ ውስጥ ለሚገኙ ሁሉ መልዕክት ማስተላለፉን ይቀጥላል፡፡
እነዚሀ ቃላት ተመሳሳይ በመሆናቸው ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡“በፍርሃት መራድ”
“ዳንኤል የሚያመልከው አምላክ”
“ሕያው የሆነ” እና “ለዘላለም የሚኖር”የሚሉት ሁለት ቃላትእግዚአብሔር ለዘላለም ስለመኖሩ ተመሳሳይ የሆነ ሃሣብን የሚገልፁ ናቸው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“መንግስቱን ማንም አያጠፋውም”ወይም “መንግሥቱ ለዘላለም ይኖራል”
“ለዘላለም ይነግሳል”
“ኃይለኛ የሆኑ አንበሶች ዳንኤልን እንዲጎዱት አልፈቀደላቸውም”
የፋርሱ ቂሮስ ከዳርዮስ በመቀጠል የነገሰ ንጉሥ ነበር፡፡
ምዕራፍ 7 እና 8 በቅደም ተከተላቸው መሠረት የተቀመጡ አይደሉም፡፡በምዕራፍ 6 ላይ የቀረበው ዳርዮስና ቂሮስ ከመግዛታቸው አስቀድሞ ብልጣሶር ንጉሥ በነበረበት ወቅት የተከናወነ ነው፡፡
በዳንኤል ራዕይ ውስጥ ሌሎች ነገሮችን የሚያመላክቱ እንስሳትን ተመለከተ፡፡ከራዕዩ በኋላ የእነዚህን ተምሣሌቶች ትርጉም ያብራራል፡፡
ይሄ ከእርሱ በኋላ ንጉሥ የሆነው የናቡከደነፆር ወንድ ልጅ ሥም ነው፡፡ይህንን አንዴት እንደፃፋችሁት በትንቢተ ዳንአል 5፡1 ላይ ተመልከቱ፡፡
ሁለቱም “ሕልም”እና “ራዕይ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት በዚህ ምዕራፍ ላይ የተገለፀ ውን ተመሳሳይ ሕልም ነው፡፡“ሕልም ባለመበት ወቅት ያያው ራዕይ”
“በሥፍራው ያሉ ነፋሳት ሁሉ”ወይም “በአራቱም አቅጣጫዎች ያሉ ኃይለኛ ነፋሳት”
“ተላተመ” “ተናወጠ” “ለከፍተኛ ማዕበል መነሳት መንስኤ ሆነ”
ይሄ ተምሣሌታዊ ፍጥረት እንጂ በምድር ላይ የሚኖር የእንስሳ ዘር አይደለም፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “የሆነ ሰው ክንፎችዋን ነቅሎ ከምድር ላይ ካነሳት በኋላ ልክ እንደ ሰዎች በሁለት እግሮቿ እንድትቆም አደረጋት፡፡”
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አስተሳሰብን ነው፡፡ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሆነ ሰው እንደ ሰው የማሰብ ችሎታ እንዲኖራት አደረገ”
ይሄ በገሃዱ ዓለም የሚገኝ እንስሳ አይደለም፡፡ከድብ ጋር ተመሳሳይ የሆነ ተምሳሌታዊ አንስሳ ነው፡፡
ከጀርባ የአጥንት አከርካሪ ጋር የሚገናኙ ሠፊና ጠምዛዛ የሆኑ የደረት አጥንቶች ናቸው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሆነ ሰው ተናገረው”
ይሄ በገሃዱ ዓለም የሚገኝ ነብር አይደለም፡፡ከነብር ጋር ተመሳሳይ የሆነ ተምሳሌታዊ አንስሳ ነው፡፡
አራቱ ክንፎችና አራቱ ራሶች ተምሣሌታዊ ቢሆኑም ትርጉም ግን ግልፅ አይደለም፡፡
“እንስሳው አራት ራሶች ነበሩት”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሆነ ሰው መግዛት እንደትችል ሥልጣንን ሰጣት”
ይሄኛውም በገሃዱ ዓለም የሚገኝ እንሥሳ አይደለም፡፡ተምሣሌታዊ ፍጥረት ነው፡፡
“በላዩ ላይ ተራምዶ ፈጨው”
ዳንኤል በትንቢተ ዳንኤል 7፡7 ስለ አራተኛው እንስሳ በራዕይ የተመለከተውን መግለፁን ይቀጥላል፡፡
“ቀንዶች የሥልጣን ተምሣሌት ሲሆኑ ኃይለኛ የሆኑ መሪዎችን የሚያመለክት ነው፡፡”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ትንሹ ቀንድ ቀደሙትን ሶስት ቀንዶች ነቃቀላቸው”
እዚህ ላይ ቀንዱ አፉን በመጠቀም የትዕቢት ንግግር ይናገር ነበር፡፡“ቀንዱ አፍ የነበረው ሲሆን ትላልቅ ነገሮችን እንደሚፈፅም ይናገር ነበር፡፡”
አብዛኛዎቹ ከቁጥር 9 እስከ 14 ድረስ ያሉት ክፍሎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ተምሣሌታዊ አነጋገሮች ናቸው፡፡ከዚህ የተነሣ ሌሎች ቅጂዎች በቅኔያዊ ዘይቤ ያቀርቧቸዋል፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሆነ ሰው ዙፋኖቹን በየሥፍራቸው አስቀመጣቸው፡፡”
ይሄ ለእግዚአብሔር የተሰጠ ሥም ሲሆን ለዘላለም የሚኖር ነው የሚል ፍቺ ያለው ነው፡፡“ለዘላለም የኖረው”ወይም “ዘወትር ሕያው የሆነው”
ይሄ ዓረፍተ ነገር እግዚአብሔርን ልክ እንደ ሰው ልብስ ለብሶ እንደሚቀመጥ ዓይነት አድርጎ ይገልፀዋል፡፡እግዚአብሔር እንደዚህ ነው ማለት ሣይሆን ዳንኤል እግዚአብሔርን በራዕይ ያየው በዚህ መልኩ ነበር፡፡
ዳንኤል በሰማይ የሚካሄደውን ፍርድ በሚመለከት የተመለከተውን ራዕይና በትንቢተ ዳንኤል 17፡7 ላይ ስለተመለከተው አራተኛው እንስሳ የሚሰጠውን መልስ በሚመለከት ገለፃ ማድረጉን ይቀጥላል፡፡
ከቁጥር 9 እስከ 14 ውስጥ የሚገኘው ክፍል ተመሳሳይ ትርጉምና ተምሣሌታዊ ቋንቋ ያለው ናቸው፡፡ከዚህ የተነሣ አንዳንድ ቅጂዎች በቅኔያዊ ዘይቤ እንዲቀርብ አድርገውታል፡፡
ከእግዚአብሔር ፊት እሣቱ በፍጥነት የመውጣቱን ነገር ልክ እሣት ያለበት ወንዝ እንደሚፈስስ ዓይነት ተደርጎ ቀርቧል፡፡“ልክ በወንዝ ውስጥ እንዳለ ውኃ እሣት ከፊቱ ወጣ”
“በፊቱ” ቃል የሚያመለክተው ራሱን እግዚአብሔርን ነው፡፡በትንቢተ ዳንኤል 7፡9 ላይ ከዘመናት በፊት የሚለውን ይመልከቱ፡፡
ይሄ ምናልባት የሚያመለክተው የተወሰነ ቁጥርን ሣይሆን ትልቅ ቁጥር ያለውን ሕዝብ ሊሆን ይችላል፡፡ “እልፍ አዕላፋት” ወይም “10 ሺዎች ጊዜ አሥር ሺዎች” ወይም “ለመቁጠር የሚያዳግቱ ሕዝቦች”
ይሄ ማለት ፈራጅ የሆነው እግዚአብሔር ማሰረጃውን ለማጤንና ፍርድ ለመሥጠት ተዘጋጅቷል ማለት ነው፡፡“ፈራጁ ፍርድን ለመሥጠት ተዘጋጅቶ ነበር”ወይም “ዳኛው ተቀምጦ ነበር”
እነዚህ መፃሕፍት በፍርድ ዙፋኑ ፊት ጠቃሚ ሆኑ ማስረጃዎችን የያዙ ናቸው፡፡“ማስረጃ የያዙት መፃሕፍት ተከፈቱ”
ዳንኤል በሰማይ የሚካሄደውን ፍርድ በሚመለከት የተመለከተውን ራዕይና በትንቢተ ዳንኤል 17፡7 ላይ ስለተመለከተው አራተኛው እንስሳ የሚሰጠውን መልስ በሚመለከት ገለፃ ማድረጉን ይቀጥላል፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አራተኛውን አውሬ ገደሉት፤አካሉን አጠፉ፤እንዲያቃጥለውም ለሆነ ሰው ሰጡት”
አውሬው የእንዲገደል የተደረገበት ምክኒያት ዳኛው ጥፋተኛ መሆኑን በመወሰኑ ነው፡፡ “አውሬውን አረዱት”ወይም “ዳኛው ውሳኔውን ካስተላለፈ በኋላ አውሬውን ገደሉት”
ይሄ የሚያመለክተው አስር ቀንዶች ስለነበሩትና በትዕቢት ይናገር ስለነበረው አውሬ ነው፡፡“እጅግ አስፈሪ የሆነ አውሬ”ወይም “በትዕቢት የተወጠረ ቀንዶች ያሉት”
“የቀሩት ሶስቱ አውሬዎች” ቢባል የበለጠ ግልፅ ይሆናል፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ዳኛው የመግዛት ሥልጣናቸውን ነጠቃቸው” ወይም “የገዢነታቸው ዘመን ተጠናቀቀ”
x
አብዛኛዎቹ ከቁጥር 9 እስከ 14 ድረስ ያሉት ክፍሎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ተምሣሌታዊ አነጋገሮች ናቸው፡፡ከዚህ የተነሣ ሌሎች ቅጂዎች በቅኔያዊ ዘይቤ ያቀርቧቸዋል፡፡
ዳንኤል የተመለከተው ሰው የተለመደው ዓይነት ሰው አይደለም፡፤ነገር ግን የሰው ዓይነት ቅርፅ ነበረው፡፡“በዚያን ሌሊት የሰው ልጅ የሚመስል ሲመጣ ተመለከትኩ፡፡ማለትም የሰው ምስል ነበረው”
“በሰማይ ላይ ካሉ ደመናት ጋር”
ይሄ የሚያመለክተው ዘላለማዊ የሆነውን እግዚአብሔርን ነው፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 7፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ለዘላለም በሸመገለው ፊት አቀረቡት” ወይም “በፊቱ ቀረበ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሰው ልጅ የሚመስለው ለመግዛት፤ክብርና መንግሥታዊ ሥልጣን ተሰጠው፡፡”
እዚህ ላይ ይሄ የሚያመለክተው “ሥልጣንን” ነው፡፡
እዚህ ላይ “አህዛብ”እና “ቋንቋ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የተለያዩ ቋንቋዎችን የሚናገሩ የተለያዩ ወገኖችን ነው፡፡ይህንን በትንቢተ ዳንኤል 3፡4 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመለከቱ፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚያሣዩት ዳንኤል ምን ያህል ጭንቀት ውስጥ የገባ መሆኑን ነው፡፡ሁለተኛው አባባል መንፈሱ ምን ያህል እንዳዘነ በማብራራት ስለ አንደኛው አባባል የበለጠ መረጃ ይሰጠናል፡፡
እዚህ ላይ “መንፈስ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዳንኤል ራሱን ዳንኤልን ነው፡፡“በውስጤ ሐዘን ገባ”
ይሄ በእግዚአብሔር ዙፋን ፊት ከሚቆሙት ሰማያዊ ፍጥረታት አንዱ ነው፡፡የዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1/እነዚህ መላዕክት፤እግዚአብሔርን የሚያገለግሉ መናፍስት2/እነዚህ ሞተው የነበሩና አሁን በሰማይ ውስጥ የሚገኙ ናቸው፡፡
“እንዲነግረኝ”ወይም “እንዲያብራራልኝ”
“የተመለከትኳቸው ነገሮች”
“እነዚህ አራት ታላላቅ እንስሳት”
“አራት ነገሥታትን ይወክላሉ፡፡”
እዚህ ላይ“ከምድር”ማለት በእርግጥም ሰዎች ናቸው ማለት ነው፡፡“በምድር ላይ ሥልጣን የሚይዙ አራት ነገሥታት” ወይም“ከሕዝቦች መካካል የሚነሱና ነገሥታት የሚሆኑ አራት ሰዎች፡፡”
“ይገዙታል”
ይሄሃሣብ የተደጋገመበት ምክኒያት ይሄ መንግሥት መጨረሻ እንደሌለው አፅንዖት ለመሥጠት ነው፡፡
“እጅግ የሚያስፈራ”
“በላዩ ላይ ተራምዶ አደቀቀው”
“በአራተኛው አውሬ ላይ ያለው አሥር ቀንድ”
“አደገና ሶስቱም ቀንዶች በፊቱ ወደቁ፡፡”ወይም “አደገና ሶስት ያህል የሚሆኑት ቀንዶች በፊቱ የወደቁት በእርሱ ምክኒያት ነው፡፡”
እዚህ ላይ “ወደቀ” የሚለው ቃል እምብዛም ደስ የማያሰኝን ቃል በተሻለ ቃል የመጠቀም ዘዴ ሲሆን ትርጉሙም ፈፅሞ ጠፉ ማለት ነው፡፡“ሶስቱን ቀንዶች ያጠፋው”
“በጉራ የተቃኘው አፉ”ወይም “በጉራ የተሞላው የአዲሱ ቀንድ አንደበት”
ዓይንና አፍ የነበረው ቀንድ ከሌሎች ቀንዶች ይልቅ ታላቅ ይመሰል ነበር፡፡
“አራተኛው ቀንድ” ይሄ የሚያመለክተው በትንቢተ ዳንኤል 17፡20 ላይ የተጠቀሰውን ቀንድ ነው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የሸመገለው እስከሚመጣና ፍትህ እስኪገለጥ ድረስ”
ይሄ ለእግዚአብሔር የተሰጠ ስያሜ ሲሆን ዘላለማዊ ስለመሆኑ አፅንዖት ለመስጠት ታስቦ የተደረገ ነው፡፡ይሄንን በትንቢተ ዳንኤል 7፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር መንግሥቱን ለተቀደሱ ሕዝቦቹ ሰጠ፡፡”
ከቁጥር 23 እስከ 27 ድረስ ያለው አብዛኛው ክፍል ተምሣሌታዊ ቋንቋ ነው፡፡
ይሄ ሰው በትንቢተ ዳንኤል 7፡16 ላይ ዳንኤል የተገናኘው ነው፡፡
“ያ ሰው መለሰ”
“አራተኛውን አውሬ በተመለከተ…አሥሩን ቀንዶች በተመለከተ”ወይም “አሁን፤ስለ አራተተኛው አውሬ…አሁን፤ስለ አሥሩ ቀንዶች”
እዚህ ላይ አራተኛው መንግሥት ዓለምን ያጠፋል ማለት ሣይሆን በጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ ያጠቃል፤ድል ያደርጋል እንዲሁም በምድር ላይ የሚገኙትን መንግሥታት ሁሉ ያጠፋል ማለት ነው፡፡
አንዱ ሌላው እየተካ ይገዛሉ፡፡ይሄ ግልፅ በሆነ መልኩ ሊገለፅ ይችላል::”ከዚህ ከአራተኛው መንግሥት በላይ አስር ነገስታት በመከታተል ይነግሳሉ፡፡”
ይሄ ንጉሥ ከአስሩ መካከል አይደለም፡፡ምናልባትም እርሱን “አስራ አንደኛው ንጉሥ”ማለቱ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡“ከዚያ በመቀጠል አስራ አንደናው ንጉሥ ኃያል እየሆነ ይመጣል”
“ከሌሎቹ አስር ነገሥታት የተለየ ይሆናል፡፡”
ዳንኤል በራዕይ የሚመለከተው ሰው መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ከቁጥር 23 እስከ 27 ድረስ ያለው አብዛኛው ክፍል ተምሣሌታዊ ቋንቋ ነው፡፡
ይሄ ማለት አዲሱ ንጉስ ሙሉ በሙሉ የሚቃወምና በልዑሉ ላይ መጥፎ ነገሮችን የሚናገር ነው ማለት ነው፡፡
“የእግዚአብሔር የተቀደሱ ሕዝቦች”
ሁለቱም ቃላት የሚያመለክቱት የሙሴን ሕግ ነው፡፡በብሉይ ኪዳን ዘመን ክብረ በዓላት የኃይማኖት አስፈላጊ የሆኑ ክፍሎች ነበሩ፡፡
እዚህ ላይ “በእጁ” የሚለው ቃል በቁጥጥር ሥር ማድረግን የሚያመለክት ነው፡፡ይሄ በገቢር መልክ መገለፅ ይችላል፡፡“አዲሱ ንጉሥ ኃይማኖታዊ ክብረ በዓላትንና ሕጎችን በበላይነት ይቆጣጠራል፡፡”
ይሄ “ሶስት ዓመት ተኩል” ማለት ነው፡፡ይሄ እሥራኤላውያን የሚቆጥሩት የተለመደ ዓይነት አቆጣጠር አይደለም፡፡“አንድ ዓመት ሲደመር ሁለት ዓመት ሲደመር ግማሽ ዓመት”
ይሄ ዳኛው መረጃዎቹን ለመመርመርና ፍርድ ለመስጠት ይዘጋጃል ማለት ነው፡፡“ዳኛው ፍርድን ይፈርዳል” ወይም “ዳኛው ለመፍረድ ይቀመጣል”
“የፍርድ ቤቱ አባላት ከአዲሱ ንጉስ መንግሥታዊ ሥልጣኑን ይነጥቁታል”
አዚህ ላይ ይሄ የሚያመለክተው “ሥልጣንን”ነው፡፡ይሄንን በትንቢተ ዳንኤል 7፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በመጨረሻ ያቃጥሉትና ያጠፉት ዘንድ”ወይም “በመጨረሻም ንጉሣዊ ሥልጣኑን ፈፅሞ ያጠፉታል፡፡”
በዳንኤል ራዕይ ውስጥ የተከሰተው ሰው ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ከቁጥር 23 እስከ 27 ድረስ ያለው አብዛኛው ክፍል ተምሣሌታዊ ቋንቋ ነው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር መንግሥትንና ግዛትን ለሕዝቡ ይሰጣል፡፡”
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ይህም መንግሥታዊ ሥልጣንን ሁሉ የሚመለከት ነው፡፡
“ታላቅነት” የሚለው አሕፅሮተ ሥም “ታላቅ” በሚለው ቅፅል ሊተረጎም ይችላል፡፡“ስለ መንግሥታቱ ታላቅ የሆነው ነገር ሁሉ”
“ከሰማይ በታች ያሉ ሁሉ” የሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር የሚያመለክተው በምድር ላይ የሚገኙትን መንግሥታት ነው፡፡“…..በምድር ላይ ካሉ መንግሥታት መካከል”
“የልዑሉ መንግሥት”
“ለዘላለም ፀንቶ የሚኖር መንግሥት” ወይም “መጨረሻ የሌለው መንግሥት”
ይሄ ማለት ዳንኤል ራዕዩን ማካፈል አቁሟል ማለት ነው፡፡“በራዕይ ያየሁት ይህንን ነው” ወይም “በራዕይ የተመለከትኩት የመጨረሻው ገለፃዬ እዚህ ላይ ያበቃል”
“ፊቴ ገረጣብኝ”
ምዕራፍ 7 እና 8 የተቀመጡት በቅደም ተከተል አይደለም፡፡ይሄ የተከናወነው በምዕራፍ 6 ላይ በተጠቀሰው መሠረት ዳርዮስና ጢሮስ ከመግዛታቸው አስቀድሞና ብልጣሶር ንጉስ ሆኖ ይገዛ በነበረበት ወቅት ነበር፡፡
በዳንኤል ራዕይ ውስጥ የሌሎች ነገሮች ተምሣሌቶች የሆኑ አውሬዎችን ተመልክቷል፡፡በኋላ ላይ በራዕዩ ውስጥ የእነዚያን ተምሣሌቶች ትርጉም የሆነ ሰው ያስረዳዋል፡፡
“ሶስት ዓመት ሲሆነው”
ይህ ሰው ከአባቱ በኋላ ንግስናውን የተረከበው የናቡከደነፆር ልጅ ነው፡፡
ይሄ አንባቢው ዳንኤል የተመለከተው ሁለተኛ ራዕዩ እንደሆነ እንዲያውቀት ለማድረግ የተሰጠ መረጃ ነው፡፡“ሁለተኛ ራዕይ ተገለጠልኝ”
የሚጠበቅና ቁጥጥር የሚደረግለት ቅጥር ያለው ከተማ
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡
ቦይ ጠባብና ሰው ሰራሽ የሆነ የውኃ ማስኬጂያ ነው፡፡
አውራ በጎች ሁለተ ቀንዶች እንደሚኖራቸው የታወቀ ነው፡፡ እነዚህ ቀንዶች ግን ተምሣሌታዊ ትርጉም አላቸው፡፡
“ከአጭሩ ይልቅ ረዘም ያለው አስተዳደጉ ዝግታ ነበረው፡፡አጭር የሆነው ግን ከእርሱ የበለጠ እያደገ ሄደ፡፡”
“አውራ በጉ ሲሮጥ አየሁት”ወይም “አውራ በጉነን በጣም ሲሮጥ አየሁት”
አውራ በጎች እጆች የላቸውም፡፡እዚህ ላይ “እጅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የአውራውን በግ ኃይል ነው፡፡“ማንንም ቢሆን ከእርሱ እጅ ለማዳን” ወይም “ማንንም ቢሆን ከሥልጣኑ ለማዳን”
“በምድር ሁሉ ፊት” የሚለው ሐረግ ከሩቅ ሥፍራ ነው የመጣው ለሚለው ሃሣብ በተጋነነ መልኩ የቀረበ ነው፡፡“ከምድር ገፅ ፊት ካለ ከሩቅ ሥፍራ”
ፍየሎች በራሳቸው ጎንና ጎን ሁለት ቀንዶች አሏቸው፡፡ይሄ ምስል ማብራሪያ የሚያስፈልገው ነው፡፡“ፍየሉ ግንባሩ መሐል ላይ ታላቅ የሆነ ቀንድ ነበረው፡፡”
ይሄ ሐረግ ፍየሉ የት ሥፍራ ላይ እንደነበረ መረጃ ለመስጠት የቀረበ ነው፡፡
“በጣም ተበሳጭቶ ነበር”
አንድን ነገር ረግጦ ማድቀቅ
“አውራ በጉ ከፍየሉ ይልቅ በበለጠው ኃያልነቱ”
“ፍየሉ ታላቅና ብርቱ ሆነ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ትልቁን ቀንድ የሆነ ነገር ሰበረው”
እዚህ ላይ“አራቱ የሰማይ ነፋሳት” ዘይቤያዊ አገላለፅ ሲሆን ነፋሣት የሚነፍሱባቸውን አራቱን ዋና ዋና አቅጣጫዎች የሚያመለክት ነው፡፡(ሰሜን፤ምሥራቅ፤ደቡብ፤ምዕራብ)“ከአራት የተለያዩ አቅጣጫዎች”
“ነገር ግን እጅግ ታላቅ ሆነ”
ይሄ ምናልባትም ወደ እነዚያ አቅጣጫዎች ማመልከት ማለት ሊሆን ይችላል፡፡“ደወ ደቡብ አቅጣጫ አመለከተ፡፡ከዚያም ወደ ደቡብ ካመለከተ በኋላ ወደ መልካሚቱ የእሥራኤል ምድር አቅጣጫ ተጓዘ፡፡”
ይሄ የእሥራኤልን ምድር የሚያመለክት ነው፡፡
እዚህ ላይ ቀንዱ የሰው ችሎታ ተሰጥቶት በጦርነት ውስት እንዲሳተፍ ሆኗል፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ቀንዱ አንዳንድ የሠራዊቱን ክፍሎችና ከዋክብትን ወደ ምድር ጣለ፡፡”
እዚህ ላይ ቀንዱ የሰው ችሎታ ተሰጥቶት ከዋክብትንና ሠራዊቱን በእግሩ ይረግጣል፡፡
ዳንኤል ቀንዱን በተመለከተ በራዕይ ያየውን ነገር መግለፁን ይቀጥላል፡፡
ቀንዱ የሰው ብቃቶች ተሰጥተውታል፡፡
ይሄ የሚያመለክተው የመላዕክት ሠራዊት አለቃ የሆነውን ራሱን አግዚአብሔርን ነው፡፡
“ተሻረ”ማለት ቀንዱ መሥዋዕት ማቅረቡን አቋረጠ ማለት ነው፡፡እዚህ ላይ “እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሠራዊት አለቃ የሆነውን እግዚአብሔርን ነው፡፡“ሰዎች በየጊዜው የሚያቀርቡለትን መሥዋዕት እንዲቆም አደረገው፡፡”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ቤተመቅደሱን አረከሱት”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ቀንዱ የሰማይ ሠራዊትን ረገጠ”
ይሄ ምናልባትም ወደ እነዚያ አቅጣጫዎች አመለከተ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡እዚህ ላይ“ማታና ጥዋት” አጠቃላይ አነጋገር ሲሆን በመሐል ያሉ ነገሮችን ሁሉ የሚያካትት ማለትም ሙሉ ቀን ወይም ሃያ አራት ሰዓት ማለት ነው፡፡“2,300 የፀሐይ መግቢያዎችና የፀሐይ መውጫዎች”
“መቅደሱ ነፅቶ ዳግም ወደ ተገቢው ሥርዓቱ ይመለሳል”
እዚህ ላይድምፁን በመስናት ብቻ የሰው ማንነት እንዲሰጠው ሆኗል፡፡“ከኡባል ወንዝ የሚጮህ ሰው”
ቦይ ሰው ሰራሽ የሆነ ጠባብ የውኃ ማስኪያጃ ነው፡፡
ይሄ አንድ ሰው በመሬት ላይ ሙሉ በሙሉ በሰውነቱ የሚወድቅበት የአምልኮ ዓይነት ነው፡፡
“የመጨረሻ ቀናት”ወይም “የዓለም መጨረሻ”፡፡ “ይሄ የዓለም መጨረሻ የሚያመለክት ሣይሆን የመጨረሻው ዘመን ከመድረሱ በፊት ሊሆኑ ስላሉ ክስተቶች የሚያወሳ ነው፡፡”
እንደዚህ ዓይነት እንቅልፍ አንድ ሰው በከባድ እንቅልፍ ከመያዙ የተነሳ ለመንቃት እንኳን የሚያዳግተው የእንቅልፍ ዓይነት ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ፍርድ የሚሰጥበትን ሁኔታ ነው፡፡ይሄ የበለጠ ግልፅ ሊደረግ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር በቁጣው ፍርድ በሚፈርድበት ወቅት”
“የዓለም መጨረሻ በሚሆንበት ወቅት”
በእነዚህ ቁጥሮች ውስጥ በራዕይ ስላያቸው ተምሣሌታዊ ነገሮች መልአኩ ለዳንኤል ገለፃ ያደርግለታል፡፡በመሠረቱ ቀንዶቹና እንስሳቱ የሚወክሉት የሰው ልጆች የሆኑ ገዢዎችንና መንግሥታትን ነው፡፡
“ሁለት ቀንዶች…የሚወክሉት”
ለእነዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት፡-1/የሜዶንንና የፋርስን ነገሥታት የሚያመለክት ነው፡፡ ወይም 2/ይሄ ንጉሱ የሜዶንና የፋርስን መንግስታት የሚያመለክትበት አጠራር ነው፡፡“የሜዶንና የፋርስ መንግሥታት”
“በዓይኖቹ መካከል ያለው ታላቅ ቀንድ የሚወክለው”
በእነዚህ ቁጥሮች ውስጥ በራዕይ ስላያቸው ተምሣሌታዊ ነገሮች መልአኩ ለዳንኤል ገለፃ ያደርግለታል፡፡በመሠረቱ ቀንዶቹና እንስሳቱ የሚወክሉት የሰው ልጆች የሆኑ ገዢዎችንና መንግሥታትን ነው፡፡
“ታላቁ ቀንድ በተሰበረ ጊዜ ሌሎች አራት ተነሱ”
አራቱ ቀንዶች የሚወክሉት አራቱን አዳዲስ መንግስታትን ነው፡፡ይሄ የለጠ ግልፅ ሊደረግ ይችላል፡፡“አራቱን መንግሥታት የሚወክሉ ሲሆን ከእነዚሀ ውስጥ የመጀመሪያው መንግሥት የተከፋፈለ ይሆናል፡፡”
“ሆኖም በታላቁ ቀንድ ከተመሰለው ንጉስ ጋር የሚመጣጠን ጉልበት አይኖራቸውም፡፡”
“እነዚያ መንግሥታት መጨረሻቸው ሲደርስ”
“ሙሉ በሆነ ጊዜ” ወይም“ሥራቸውን ባጠናቀቁ ጊዜ”
ይሄ የእምቢተኛ ፊት ያለው ወይም ለመታዘዝ ፈቃደኛ ያልሆነ
በእነዚህ ቁጥሮች ውስጥ በራዕይ ስላያቸው ተምሣሌታዊ ነገሮች መልአኩ ለዳንኤል ገለፃ ያደርግለታል፡፡በመሠረቱ ቀንዶቹና እንስሳቱ የሚወክሉት የሰው ልጆች የሆኑ ገዢዎችንና መንግሥታትን ነው፡፡
“ኃይሉን የሚያገኘው በሌላ አማካይነት ነው”
እዚህ ላይ “ማታለል” የሚለው ቃል የሚገለፀው ባለፀጋ እየሆነ አንደሚሄድ ሰው ነው፡፡“የማታለል መጠኑ እየጨመረ ይሄዳል፡፡”
እዚህ ላይ“እጅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አገዛዙን ነው፡፡“በአገዛዙ ሥር”
ይሄ የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡
እዚህ ላይ“እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሥልጣኑን ነው፡፡ይሄ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በማንም የሰው ጉልበት ሣይሆን”ወይም“በመለኮታዊ ኃይል”
መልአኩ ራዕዩን በሚመለከት በሰም ማህተም እንደሚዘጋ የተጠቀለለ ፅሑፍ በሚመስል መልኩ ነው የሚናገረው፡፡ማህተሙ እስኪከፈት ድረስ ይሄንን ፅሑፍ ማንም ሰው እንዳይመለከተው ያግደዋል፡፡“በራዕዩ ተመልክተህ የፃፍከውን ዝጋውና በማሕተም አትመው” ወይም“ራዕዩን በሚመለከት ለማንም ሰው አትናገር”
“ደክሞኝና ሕመም ይዞኝ ለብዙ ቀናት አልጋዬ ላይ ተኛሁ”
“ንጉሡ የሰጠኝን ሥራ ላከናውን ሄድኩ”
“ስለ ራዕዩ እገረም ነበር”ወይም “የሕልሙን ጉዳይ በተመለከተ ግራ ተጋብቼ ነበር”
ምዕራፍ 7 ና 8 በቅደም ተከተላቸው መሠረት የተቀመጡ አይደሉም፡፡ብልጣሶር ንጉሥ ከመሆኑ በፊት የተከናወኑ ናቸው፡፡አሁን ደግሞ ምዕራፍ 9 በምዕራፍ 6 ላይ ንጉሥ ወደሆነው ወደ በዳርዮስ ዘመን ወደተከናወኑት ክስተቶች ይመለሳል፡፡
ይሄ አሕሻዊሮስ ማን እንደነበረ የጀርባ ታሪኩ መረጃ ለመስጠት ታስቦ የተደረገ ነው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በባቢሎን ግዛት ሁሉ የነገሰው”ወይም “ባቢሎናውያንን ድል የነሳቸው”
“በአገሩ ላይ”ወይም “በግዛቱ ላይ”
ይሄ በብሉይ ኪዳን ዘመን እግዚአብሔር ለሕዝቡ የገለፀላቸው ስሙ ነው፡፡
“ከዚህ በኋላ ኢየሩሣሌም ትጠፋለች፤ለሰባ ዓመትም እንደፈረሰች ትቀራለች”
ይሄ ማንም ሰው አያግዛትም ወይም በዚያን ወቅት ማንም ቢሆን ኢየሩሣሌምን አያድሳትም ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ“ፊት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የዳንኤልን መሻት ነው፡፡“ትኩረቴን በጌታ በእግዚአብሔር ላይ አደረግኩ” ወይም “የሃሣቤን አቅጣጫ ወደ እግዚአብሔር እንዲመለስ አደረግኩ”
እግዚአብሔርን ለማወቅና ርሱን ለማስደሰት የሚፈልጉ ሰዎች እየዞሩ እንደሚፈልጉት ዓይነት ነው የቀረበው፡፡
እነዚህ ንሥሐ የመግባትና የማዘን ተምሣሌታዊ ድርጊቶች ናቸው፡፡
“ኃጢአታችንን ተናዘዝኩ”
“በቃል ኪዳንህ ውስጥ አደርገዋለሁ ያልከውን ሁሉ የምታደርግና እነዚያን በታማኝነት የምትወዳቸው”
ዳንኤል ስለ እሥራኤል ሕዝብ መፀለዩን ይቀጥላል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ቃላት አንድ ሃሣብን የሚያንፀባርቁ ቢሆኑም አፅንዖት ለመሥጠት ሲባል በሁለት የተለያዩ መንገዶች ይገልፁታል፡፡
“ትዕዛዝ”እና “ፍርድ”የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን የሚያመለክቱትም በአጠቃላይ ሕጉን ነው፡፡
እዚህ ላይ“አልሰማንም”ማለት መልዕክታቸውን ሰምተን አልታዘዝንም ማለት ነው፡፡“የነቢያቶችህን መልዕክት አልሰማንም”
እዚህ ላይ “ሥም”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ሥልጣን ነው፡፡“በሥልጣን የተነገረ” ወይም“አንተን በመወከል የተናገረ”
እዚህ ላይ“አገሩ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እሥራኤልን ነው፡፡“የእሥራኤል ሕዝብ”
ዳንኤል ስለ እሥራኤል ሕዝብ መፀለዩን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ላይ ፃድቅ የሚለው ቃል ልክ “ፅድቅ”እግዚአብሔር ባለቤቱ እንደሆነ ዕቃ ተደርጎ ነው፡፡“ፅድቅ” የሚለው አሕፅሮተ ሥም “ፃድቅ”ተብሎ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ጌታ ሆይ አንተ ፃድቅ ነህ”
ሐፍረት የሚለው ቃል እዚህ ሥፍራ ላይ የተገለፀው ልክ“ሐፍረት”ሕዝቡ ባለቤት እንደሆነበት ዕቃ ተደርጎ ነው፡፡“ሐፍረት” የሚለው ተውላጠ ሥም “አፈረ”ተብሎ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እኛን በሚመለከት ግን በሰራነው ሥራ አፍረናል…ሕዝቡ”
“እኛ”የሚለው ቃል ዳንኤልንና እሥራኤልን የሚያካትት ቢሆንም እግዚአብሔርን ግን አያጠቃልልም፡፡
ይሄ ዘይቤያዊ አነጋገር ሐፍረታቸው ለሰው ሁሉ የሚታይ ነው ማለት ነው፡፡
“ምክኒያቱም በእጅጉ በድለንሃል” ወይም“ ምክኒያቱም ለአንተ ፈፅሞ ታማኞች አልነበርንም፡፡”
ዳንኤል ስለ እሥራኤል ሕዝብ ወደ ጌታ መፀለዩን ይቀጥላል፡፡
እነዚህ ባህርያት ስላሉት የጌታ ንብረቶች እንደሆኑ ተደርጎ ነው የሚነገረው፡፡“አምላካችን እግዚአብሔር በምሕረት የተሞላና ይቅር ባይ ነው”
ዳንኤል ስለ እሥራኤል ሕዝብ ወደ ጌታ መፀለዩን ይቀጥላል፡፡
ይሄ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡“በዓለም ሁሉ”
“ምንም ነገር አልተደረገም፡፡“ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡” “ምንም ነገር አልተከሰተም”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በኢየሩሣሌም ያደረግከው”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሙሴ በሕጉ እንደፃፈው”
እዚህ ላይ ከክፉ ነገር ራስን የማቀብ ድርጊትን ዘወር ከማለት ጋር በማመሳሰል ይነገራል፡፡ “ከክፉ ድርጊቶቻችን መታቀብ”
“እግዚአብሔር ይህንን ጥፋት አዘጋጅቷል”
እዚህ ላይ “ድምፅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር ያዘዛቸው ነገሮችን ነው፡፡“እርሱ ያዘዘንን ነገር አላደረግንም”
እዚህ ላይ “ኃያል እጅ”የሚለው ቃል ብርታት ለሚለው ሜቶኒም ነው፡፡
እነዚህ ሁለት አንቀፆች በመሠረቱ ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን አንድ ላይ እንዲሆኑ የተደረጉት ኃጢአት ምን ያህል ክፉ ነገር እንደሆነ አፅንዖት ይሰጡ ዘንድ ነው፡፡
እነዚህ ሁለት አንቀፆች በመሠረቱ ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ቢሆንም “እኛ”የሚለው ቃል እግዚአብሔርን አያካትትም፡፡
“ቁጣ”እና “መአት”የሚሉት ቃላት በመሠረቱ ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ወደ ድርጊት በሚገባበት ወቅት የእግዚአብሔር ቁጣ ምን ያህል አደገኛ ሊሆን እንደሚችል አፅንዖት ይሰጣል፡፡
ይሄ ተራራ ቅዱስ የሆነበት ምክኒያት እግዚአብሔር መቅደስ እዚያ በመሆኑ ምከኒያት ሊሆን ይችላል፡፡
እዚህ ላይ“ኃጢአት”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ሣይሆን ዳንኤልንና እሥራኤልን ነው፡፡
“ለአክብሮት ማጣት ዒላማ”
እዚህ ላይ “በአሁኗ ደቂቃ”ማለት ሣይሆን የሚቀጥለው የዳንኤል የፀሎት ምዕራፍ ሊጀመር ስለመሆኑ የማሳያ መንገድ ነው፡፡
“ባሪያህ” እና “የእርሱ”የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ዳንኤልን ነው፡፡እግዚአብሔርን ስለማክበሩ እንደ ምልክት ይሆን ዘንድ ስራሱ በሶስተኛ መደብነት(ሰዋሰው)ይናገራል፡፡
“ስለ ምሕረት መለመን”
ፀሐፊው እገዛ በማድረጉ የእግዚአብሔር ፊት እንደ ብርሀን እንዳበራ በሚመስል መልኩ ይናገራል፡፡ “በቅንነት እገዛ ማድረግ” ወይም “ማድላት”
ይሄ የሚያመለክተው በኢየሩሣሌም ያለውን ቤተመቅደስ ነው፡፡
“ጆሮን ማዘንበል”የሚለው ቃል ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ማዳመጥ ማለት ነው፡፡እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ዳንኤል ለሚፀልየው ፀሎት እግዚአብሔር ትኩረት እንዲሰጠው ላለው ፍላጎት አፅንዖት ይሰጡታል፡፡“እባክህን ስማ“
“ዓይን መግለጥ” የሚለው ቃል ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ማየት ማለት ነው፡፡“ዓይንን መግለጥ”ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን ማዳመጥ ማለት ነው፡፡እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ዳንኤል ለሚፀልየው ፀሎት እግዚአብሔር ትኩረት እንዲሰጠው ላለው ፍላጎት አፅንዖት ይሰጡታል፡፡“አስበን”ወይም “ተመልከት”
እዚህ ላይ“ሥም”የሚወክለው ባለቤት መሆንን ነው፡፡“የአንተ ከተማ ናት” ወይም “አንተ ንብረት ናት”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“በፍጥነት ወደ ተግባር ግባ”
“ወገኔ የሆነው የእሥራኤል ሕዝብ”
ተራራዎቹ የተቀደሱ የሚሆኑት በቤተ መቅደሱ ምክኒያት ሊሆን ይችላል፡፡“የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ያለበት ተራራ”
የሰው መልክ ይዞ በትንቢተ ዳንኤል18፡16 ላይ የተገለጠውም ራሱ መልአኩ ገብርኤል ነው፡፡“ሰው መስሎ የተገለጠው ገብርኤል”
ይሄ ዳንኤል ነቅቶ እያለ የተመለከተው የመጀመሪያው ራዕይን የሚመለከት ሊሆን ይችላል፡፡“ከዚህ በፊት በነበረው ራዕይ”ወይም “የቀደመው ራዕይ”
“በፍጥነት ወደ እኔ እየበረረ መጣ”
አይሁድ ሕዝቦች ፀሐይ ከመጥለቋ በፊት በየምሽቱ ለእግዚብሔር መሥዋዕትን ያቀርቡ ነበር፡፡
“ጥበብ”እና“ማስተዋል”የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን መልዕክቱን ሙሉ በሙሉ ለመራድተ እንዲችል ገብርኤል እገዛ እንደሚያደርግለት አፅንዖት ለመሥጠት ነው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ትዕዛዝን ሰጠ”
“ስለ መልዕክቱ አስብ”
ይሄ ኤርምያስን በተመለከተ በትንቢተ ዳንኤል 9፡2 ላይ ያለውን ትንቢት የሚያስታውስ ነው፡፡
ይሄ የእሥራኤላውያን የሚቆጥሩበት የተለመደ ዓይነት አቆጣጠር አይደለም፡፡“ሰባ ጊዜ ሰባት ዓመታት….ሰባት ጊዜ ሰባት ዓመታት….እና ስድሳ ሁለት ጊዜ ሰባት ዓመታት”
እግዚአብሔር የደነገገው በዚህ ጥቅስ ውስጥ ያሉትን ነገሮች ለሕዝቡና ለእሥራኤል የሚያደርግ መሆኑን ነው፡፡
እዚህ ላይ “የአንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዳንኤልን ነው፡፡ሕዝቡ የእሥራኤል ሕዝብ ሲሆን የተቀደሰችው ከተማ ደግሞ ኢየሩሣሌም ናት፡፡
ሃሣቡ የተደጋገመበት ምክኒያት ይሄ ነገር በእርግጥ የሚከናወን መሆኑን አፅንዖት ለመሥጠት ነው፡፡
እዚህ ላይ “ተሸክሞ መሄድ”የሚለው ቃል ዘይቤያዊ አገላለፅ ሲሆን ትርጉሙ መፈፀም ማለት ነው፡፡“ራዕዩን ተግባራዊ ማድረግ”
ከዚህ አውድ አንፃር እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡ለዳንኤ የሚያረጋግጡት ነገር ቢኖር የኤርምያስ ራዕይ በእርግጥም ትንቢት የነበረ መሆኑን ነው፡፡
እነዚህ ቃላት በአንድነት ጥቅም ላይ የዋሉት ጣሚነቱን የበለጠ ግልፅ ለማድረስ ነው፡፡“በግልፅ ልትረዳው ያስፈልጋል”
መቀባት አንድ ሰው መመረጡ የሚታወቅበት ምልክት ነው፡፡“እግዚአብሔር የሚቀባው ሰው”
እነዚህ ሲደመሩ 69 የሚሆኑ ሲሆን በቁጥር 24 ላይ ከተጠቀሱት 70ዎቹ ውስጥ ናቸው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰዎች ኢየሩሣሌምን እንደገና ይሠሯታል፡፡”
በከተማ ወይም በሕንፃ ዙሪያ ያለና ብዙ ጊዜ ውኃ ያለበት ጥልቅ ጉድጓድ
“ታላቅ ችግር ያለበት ዘመን”
ይሄ እሥራኤላውያን የሚቆጥሩበት የተለመደ የአቆጣጠር ዓይነት አይደለም፡፡“ስድሣ ሁለት ጊዜ ሰባት”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሰዎች መሢሁን ያጠፉታል፤ምንም ነገር አይቀርለትም”
መቀባት የሚለው ቃል አንድ ሰው መመረጡን የሚያሣይ ተምሣሌታዊ ድርጊት ነው፡፡“እግዚአብሔር የሚቀባው ሰው” ወይም “እግዚአብሔር የሚመርጠው ሰው ”
ይሄ ባዕድ የሆነ ገዢ እንጂ “የተቀባው ገዢ”አይደለም፡፡“የሚመጣው ባዕድ ገዢ”ወይም “የሚመጣው ኃይለኛ ገዢ”
ሠራዊቱ ከተማዋንና ቅዱስ ሥፍራውን ጎርፍ ነገሮችን እንደሚያጠፋ እንዲሁ ያጠፉታል፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር በከተማዋና በመቅደሱ ላይ ጥፋትን አዝዟል”ወይም “እግዚአብሔር ሠራዊቱ ሁሉንም ነገር እንዲያጠፋ አዝዞታል”
ይሄ መሢሁን የሚያጠፋውን አዲሱን ገዢ የሚያመለክት ነው፡፡
“የፋርስ ንጉሥ በነገሰ በሦስተኛው ዓመት”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ለዳንኤል መልዕክትን ገለጠለት”
አንድ ሰው ሊረዳ ከሚችለው በላይ መገንዘብ
እነዚህ ውድ የሆኑና በቀላሉ የማይገኙ የምግብ ዓይነቶች ናቸው፡፡
“ሶስት ሣምንት እስኪጠናቀቅ ድረስ”
ይሄ የዕብራውያን የመጀመሪያ ወር ነው፡፡በምዕራባውያን የቀን አቆጣጠር መሠረት ሃያ አራተኛው ቀን የሚውለው በመጋቢት ወር አጋማሽ አካባቢ ነው፡፡
“ቀበቶ አድርጎ ነበር”
አፌዝ የቦታ ሥፍራ ነው፡፡ያለበት ትክክለኛ ሥፍራ አልተገለፀም፡፡
ሰውነቱ ከቶፓዝ የተሰራ ይመስልበሰማያዊና በቢጫ ብርሃን ያብረቀርቅ ነበር፡፡“ሰውነቱ እንደ ቶፓዝ አብረቀረቀ”
ሰማያዊ ወይም ቢጫ የከበረ ድንጋይ ሲሆኑ ቤሪል፤ፔሪዶትና ክራሶላይት በመባልም ይታወቃሉ፡፡
ፊቱ ልክ መብረቅ አበራ፡፡“ልክ እንደመብረቅ ብርሃን ፊቱ በብርሃን ደመቀ”
የሚንበለበሉ ችቦዎች ይመስልዓይኖቹ እጅግ ብሩህ ነበሩ፡፡“ዓይኖቹ ብሩህ ከመሆናቸው የተነሣ ችቦዎች ዓይኖቹ ውስጥ የሚንበለበሉ ይመስል ነበር፡፡”
ከተወለወለ ነሐስ የተሰሩ ይመስል ክንዶቹና እግሮቹ ያብረቀርቁ ነበር፡፡“ከንዶቹና እግሮቹ የተወለወለ ነሐስ ይመስል ከውስጣቸው የሚፈልቀው ብርሃን አካባቢውን ሁሉ ያዳርሳል፡፡”
ድምፁ ከሙጉላቱ የተነሣ ብዙ ሰዎች ድምፃቸውን ከፍ አድርገው የሚነጋገሩ ይመስላል፡፡ ድምፁ ከመጉላቱ የተነሣ ብዙ ሰዎች በጋራ ጮኸው የሚጣሩ ነው የሚመስለው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ማንም አጠገቤ አልነበረም፡፡እናም አየሁ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“መልካም የነበረው ገፅታዬ ወደ አስከፊ ገፅታ ተለወጠ”
ይሄ የሚያመለክተው ጤነኛ የሆነን ሰው ገፅታ ነው፡፡“ጤነኛ ገፅታ ያለው ፊቴ”
ጤነኛ ያልሆነና የገረጣ ፊት ከሚፈርስ ሕንፃ ጋር ተመሳስሎ ቀርቧል፡፡“የገረጣ”
ይሄ አንድ ሰው በራዕዩ ውስጥ ያነጋግረው እንደነበረ የሚያሣይ ነው፡፡ይሄ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“የሆነ ሰው የሚናገረውን ንግግር ሰማሁ”
ለዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1/ዳንኤል ካየው ነገር የተነሳ እጅግ በመፍራቱ በምድር ላይ ተደፍቶ ራሱን ሳተ 2/ዳንኤል ራሱን ከሳተ በኋላ በምድር ላይ ተደፋ፡፡
እዚህ ላይ የሰው እጅ የሚወክለው ያንኑ ሰው ነው፡፡ምናልባትም ዳንኤል በትንቢተ ዳንኤል 10፡5-6 የየው ሰው ሊሆን ይችላል፡፡“አንድ ሰው በእጁ ነካኝ”
ይሄኛው በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር እንደ ትልቅ ሰው የሚመለከትህ ዳንኤል ሆይ”
የከበርክና የምትወደድ
“ራዕዩን ለመረዳት ዝግጁ ሁን”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ፀሎትህን ሰምቶታል”
ይሄ የሚያመለክተው በሰው ልጆች ላይ ሥልጣን ያለውን መንፈስ ነው፡፡
ይሄ ምናልባት ለፋርስ ንጉሥ ተገዢ የሆኑ በፋርስ መንግሥት ውስጥ ይገዙ የነበሩትን ነገሥታት የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡
“የመላዕክት አለቆች ከሆኑት መካከል አንዱ የሆነው ሚካኤል”
መልአኩ ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“ወደ ምድር አቀርቅሬ ቀረሁ” ዳንኤል ይህንን ያደረገበት ምክኒያት ከትህትና የተነሳ አክብሮትን ለመሥጠት ወይም ከመፍራቱ የተነሳ ሊሆንም ይችላል፡፡
ይሄ ምናልባት ከዳንኤል ጋር የተነጋገረውን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ሆኖም አንዳንድ ቅጂዎች ከሌላ ሰው ጋር እንደተነጋገረ አድርገው ነው የተረጎሙት፡፡“ይሄኛው፤የሰው ልጅ የሚመስለው”
ይሄ አገላለፅ የሚያመለክተው በአጠቃላይ የሰው ልጆችን ነው፡፡“እንደ ሰው ልጅ”
ብርቱ የሆኑ ስሜታዊ ሕመሞች
ዳንኤል ይህንን ጥያቄ በሚጠይቅበት ጊዜ እኔ ከመልአክ ጋር በእኩል ደረጃ መነጋገር የምችል ሰው ስላልሆንኩ ከመልአክ ጋር መነጋገር አልችልም ማለቱ ነው፡፡እነዚህ ዓረፍተ ነገሮች ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡“የአንተ ባሪያ ስለሆንኩ መልስ ልሰጥህ አልችልም”
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር የሚያመለክተው መተንፈስን ነው፡፡“መተንፈስ አልቻልኩም” ወይም “ለመተንፈስ ከባድ ነው፡፡”
“የሰው ምስል ያለው”
“በርታ”የሚሉት ቃላት የተደጋገሙት አፅንዖት ለመስጠት ነው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አንተ እግዚአብሔር የሚወድህ”
ይሄኛው በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ጠንካራ ሆንኩ”
“አለቃ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች የሚኖሩበትን ምድር የሚገዛውንና የሚጠብቀውን መንፈስ ነው፡፡“የፋርስ አለቃ መንፈስ”
ይሄ የሚያሳየው ከመሄዱ በፊት መልአኩ ይህንን ጉዳይ ለዳንኤል የሚነግረው መሆኑን ነው፡፡“ነገር ግን በመጀመሪያ እነግርሃለሁ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የእውነት መፅሐፍ የሚናገረው ነገር” ወይም “በእውነት መፅሐፍ ላይ የሆነ ሰው የፃፈው”
“ብርቱ ስለመሆኑ ማረጋገጫ ይሰጣል”
“ከእነርሱ ጋር በምዋጋበት ወቅት ከእኔ ጋር በማበር ብርቱ መሆኑን የሚያሣየኝ የእናንተ አለቃ የሆነው ሚካኤል ብቻ ነው”ወይም “ከእነርሱ ጋር ስዋጋ እገዛ የሚያደርግልኝ የእናንተ አለቃ የሆነው ሚካኤል ብቻ ነው”
“አለቃችሁ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥርን የሚያመለክት ነው፡፡የሚያመለክተውም ዳንኤልንና የተቀረውን የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡“የሕዝባችሁ አለቃ የሆነው ሚካኤል”
“ጠባቂያችሁ የሆነው መልአኩ ሚካኤል”
በትንቢተ ዳኤል ከምዕራፍ11፡1 እስከ ምዕራፍ 12፡4 ድረስ ባለው ክፍል ውስጥ በምዕራፍ 10 ላይ ለዳንአል የሚናገረው በእውነት መፅሐፍ ላይ የተፃፈውን ነው፡፡ይሄ በትንቢተ ዳንኤል 10፡21 ላይ እፈፅመዋለሁ ብሎ እንደተናገረው ነው፡፡
ዳርዮስ የሜዶን ንጉሥ ነበረ፡፡“የመጀመሪያው ዓመት”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ንጉሥ የሆነበትን የመጀመሪያውን ዓመት ነው፡፡“በመጀመሪያው በዳርዮስ የአገዛዝ ዘመን”
“ሦስት ነገሥታት በፋርስ ላይ ይነግሳሉ”
“ከእነርሱ በኋላ ከሦስቱ ይልቅ ብዙ ገንዘብ ያለው አራተኛ ንጉሥ ሥልጣኑን ይይዛል”
ለዚህ ቃል ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1/ሥልጣን2/የወታደር ኃይል
“ሁሉንም ሰዎች ለመዋጋት ፈቃደኞች እንዲሆኑ ያደርጋቸዋል”
መልአኩ ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
አብዛኛውን ጊዜ የመነሣት ወይም የመቆም ሃሣብ የሚነገረው ኃያል እየሆነ ለሚመጣ ሰው ነው፡፡“ኃያል ንጉሥ መግዛት ይጀምራል”
ይህንን ቃል በአግባቡ ሊገልፁ የሚችሉት “የመንግሥቱ ሥፋት እጅግ ታላቅ ይሆናል” ወይም “ንጉሡ ግዛቱን የሚያስተዳድረው እጅግ ታላቅ በሆነ ኃይል ነው፡፡”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“መንግሥቱ ይሰባበራል”ወይም “መንግሥቱየተቆረረጠ ይሆናል”
ይህንን በትንቢተ ዳንኤል7፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
ያለመከፋፈልና ያለመሰጠት ሃሣብ በዚህ ሥፍራ ላይ ይጠቀሳል፡፡“ዘሩ ግን አይከፋፈልም”ወይም “በራሱ ዘር መካከል አይከፋፈልም”
እዚህ ሥፍራ ላይ መንግሥቱ ልክ አንድ ሰው ከሥሩ ነቅሎ እንደሚያጠፋው ዕፅዋት ተመስሎ ነው የቀረበው፡፡ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡“ሌላ ኃይል መጥቶ ካጠፋውና ከነቀለው በኋላ የእርሱ ዘሮች ልሆኑ ሌሎች ሰዎች መጥተው በበላይነት ይገዛሉ፡፡”
መልአኩ ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
የደቡቡ ንጉሥ የሠራዊት አለቃ የሰሜኑ ንጉሥ ይሆናል፡፡
የደቡቡ ንጉሥ ከሰሜኑ ንጉሥጋር ሕብረት ይሄ ሕብረት ሁለቱም አገሮች ሊጠብቁት የሚገባ በሕግ የተደገፈ ሕብረት ነው፡፡“ደቡቡ ንጉሥና የሰሜኑ ንጉሥ በጋራ ለመሥራት ቃል ይገባሉ፡፡”
የደቡቡ ንጉሥ ሴት ልጁን ለሰሜኑ ንጉሥ ይድራል፡፡ጋብቻው በሁለቱ ነገሥታት መካከል የተደረገውን ሥምምነት ያፀናዋል፡፡
እዚህ ላይ“ክንድ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሥልጣንን ነው፡፡
ይሄ እርሷንና ሕብረቱን የመሰረቱትን ሰዎች የመግደልን ሤራ የሚያመለክት ይመስላል፡፡ይሄ ሐረግ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ባዶዋን ያስቀሯታል”
መልአኩ ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ቤተሰቡ በዛፍ ተመስሎ ተገልጿል፡፡ሥሩ ቅድመ አያቶቻቸውን የሚያመለክት ሲሆን ቅርንጫፉ ደግሞ ትውልዱን የሚያመለክት ነው፡፡“የቅድመ አያቶቿ ዘር” ወይም “ከትወልዷ አንዱ”
“የእርሷ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በትንቢተ ዳንኤል 11፡6 ላይ የተጠቀሰችውን የደቡቡን ንጉሥ ሴት ልጅ ነው፡፡
“እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእርሷን ዘርና እዘህ ላይ ደግሞ ሠራዊቱን ነው፡፡ “እርሱና ሠራዊቱ የሰሜኑን ንጉሥ ያጠቃሉ፡፡”
“እነርሱ” የሚለው ቃል የሚወክለው ወታደሮችንና የጠላት ሠራዊትን ነው፡፡“የጠላት ወታደሮችን ይዋጋቸዋል፡፡”
“እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሰሜኑን ንጉሥ ነው፡፡
መልአኩ ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“የሰሜኑ ንጉሥ ወንድ ልጆች”
“በውጊ ላይ ሊሣተፉ የሚችሉ ብዙ ሰዎችን ይሰበስባል”
ብዛትያለው ሠራዊት ምድሪቱን የመሸፈኑ ነገር ከሚጎርፍ ውኃ ጋር ተመሳስሎ ቀርቧል፡፡“ቁጥራቸው እጅግ ብዙ ከመሆኑ የተነሣ ምድሪቱን ይሸፍኗታል፡፡”
መልአኩ ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“ታላቅ ሠራዊትን ይሰበስባል”
እዚህ ላይ“እጅ”የሚለው ቃል የሚወክለው የሰሜኑ ንጉሥ ተቆጣጣሪ መሆኑን ነው፡፡“ንጉሡ ሠራዊቱን ለደቡቡ ንጉሥ አሣልፎ ይሰጣል፡፡”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችል ይሆናል፡፡“የደቡቡ ንጉሥ የሰሜኑን ሠራዊት ይማርካል”
ይታበያል የሚለው ቃል የሚያመልከተው እጅግ ኩራተኛ መሆኑን ነው፡፡“እጅግ ይኮራል”
እዚህ ላይ መውደቅ የሚለው ቃል የሚያመለክተው በጦርነት ውስጥ መሞትን ነው፡፡“ሠራዊቱ ከጠላቶቹ መካከል ብዙ ሺዎችን እንዲገድሉ ያደርጋል፡፡” ወይም “በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ጠላቶቹን የሚገድል ይሆናል፡፡”
“ብዙ ሺዎች”
መልአኩ ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ላይ ማቆም የሚለው ሃሣብ ማመፅን የሚያመለክት ነው፡፡“ብዙ ሕዝብ በንጉሡ ላይ ያምፃል፡፡”
ይሄ አገላለፅ የሚያመለክተው አመፀኛ የሆኑ ሰዎችን ነው፡፡
እዚህ ላይ “መደናቀፍ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው መውደቅን ነው፡፡“ስኬታማ አይሆኑም”
መልአኩ ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“የሰሜኑ ንጉሥ”የሚለው ቃል የእርሱንም ሠራዊት ያካትታል፡፡“የሰሜኑ ንጉሥ ሠራዊት ይመጣል፡፡”
ይሄ የሚያመለክተው ሠራዊቱ በእነርሱ ላይ ጥቃት ለማድረስ ይችል ዘንድ የከተማዋ ከፍታ ቦታ ላይ ለመድረስ አፈር የመደልደላቸውን ሁኔታ ነው፡፡ወታደሮችን ባሪያዎች በቅርጫት ውስጥ አፈር በማስቀመጥ ወደ ከፍታ ቦታ ላይ ከወሰዱት በኋላ ጉብታ እንዲፈጥርላቸው ይከምሩታል፡፡
አንድን ከተማ ከጠላት ለመከላከል የሚገነባ ቅጥር ወይም በወታደሮች አማካይነት የጠላት ወታደሮችን ለመከላከል የሚገነባ ምሽግ፡፡
እዚህ ላይ የሚቆም የሚለው ቃል የሚያመለክተው የመዋጋት ብቃቱን ነው፡፡“ከእነርሱ ጋር እየተዋጉ መቀጠል ያዳግታቸዋል፡፡”
“ወራሪው ንጉሥ በዚያኛው ንጉሥ ላይ የፈለገውን ነገር ሊያደርግ ይችላል፡፡”
እዚህ ላይ መቆም የሚያመለክተው መግዛትን ነው፡፡“ንጉሱ መግዛት ይጀምራል”
ይሄ የሚያመለክተው የእሥራኤልን ምድር ነው፡፡ይሄንን በትንቢተ ዳንኤል 8፡9 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
እዚህ ላይ “ጥፋት”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የማውደምን ኃይል ነው፡፡የማጥፋት ኃይል የሚለው አባባል አንድ ሰው በእጁ ሊይዘው እንደሚችል ዓይነት ቁስ ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡“ማንኛውንም ነገር የማጥፋት ኃይል አለው፡፡”
መልአኩ ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይሄ አንድ ሰው አንድ ነገር ለመፈፀም ከወሰነ በኋላ ውሳኔውን ለመቀልበስ ፈቃደኛ አለመሆኑን የሚገልጥ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡
ይሄ ወታደራዊ ኃይልን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡“ሠራዊቱ ካለው ኃይል ሁሉ ጋር ይመጣል”
ይሄ ሴት ለሚለው ቃል ውብ የሆነ አገላለፅ ነው፡፡
“የሰሜኑ ንጉሥ ዕብሪቱን እንዲያቆም ያደርገዋል፡፡”
“የሰሜኑ ንጉሥ በሌሎች ላይ ዕብሪተኛ ስለነበረ ለሥቃይ ይዳርገዋል፡፡”
“የሰሜኑ ንጉሥ ሃሣቡን ይለውጣል”
ይሄ ይሞታል ለሚለው ቃል በሌላ መልክ የቀረበ አገላለፅ ነው፡፡ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ይሰወራል”ወይም“ሕይወቱ ያልፋል”
መልአኩ ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
በንጉሱ ቦታ ላይ ሌላ ሰው ይነሣል ማለት ቀድሞ በነበረው ንጉሥ ቦታ ላይ ሌላ ሰው ይቀመጣል ማለት ነው፡፡“በዚያ ንጉሥ ምትክ ሌላ ሰው የሰሜን ንጉሥ ይሆናል፡፡”
እዚህ ላይ “እርሱ”የሚለወው ቃል የሚያመለክተው አዲሱን ንጉሥ ነው፡፡መሰበር የሚለው ቃል የሚመለክተው መሞትን ነው፡፡“የአዲሱ ንጉሥ ሕይወት ያልፋል፡፡”
ለዚህ ሃሣብ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1/ማንም ሰው በንጉሡ ላይ አልተበሳጨም 2/የንጉሱ የሞቱ ሁኔታና ምክኒያት በምሥጢር መያዛቸው፡፡
የንጉሥ ዘር ባለመሆኑ ምክኒያት ሕዝቡ እርሱን እንደ ንጉሥ ለመቀበል ፈቃደኛ አይሆንም፡፡“የማይቀበሉትና ንጉሥ እንዳይሆን የሚፈልጉት ሰው”
ይወሰዳል የሚለው ቃል የሚወክለው ይጠፋል የሚለውን ቃል ነው፡፡“ጎርፍ በሚጓዝበት ነመንገድ ሁሉ ያለውን ነገር እያጠፋ እንደሚሄድ ሁሉ እንደዚሁ እርሱም ታላቅ ሠራዊትን ያጠፋል፡፡”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሠራዊቱንና የቃል ኪዳኑን አለቃ ያጠፋል”
የካህናቱ መሪ፡፡“ይሄ ሐረግ እግዚአብሔር በቃል ኪዳኑ ውስጥ እጅግ ከፍተኛ የሆነውን ኃይማኖታዊ ሥልጣን የያዘውን ሰው ማለትም ሊቀ ካህንንየሚያመለክት ነው፡፡”
መልአኩ ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይሄም በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሌሎች ገዢዎች የሠላም ውልበሚያደርጉበት ወቅት”
“ለተከታዮቹ ያከፋፍላል”
“እርሱና ሠራዊቱና ድል ካደረጓቸው ሕዝብ ላይ የሚወስዷቸው ውድ የሆኑ ዕቃዎች”
መልአኩ ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ላይ ኃይልና ልብ(ማለትም ጉብዝና)የሚገለፁት ወደ ድርጊት ለመግባት ይችሉ ዘንድ ሰው እንደሚያነቃቸው ዓይነት ተደርገው ነው፡፡“ራሱን ኃያል ያደርጋል፤ጎበዝም ይሆናል፡፡”
እዚህ ላይ ልብ የሚለው ቃል የሚወክለው ጉብዝናን ነው፡፡
“በሚሰበስበው ታላቅ ሠራዊት”
“ከእርሱ ጋር ይዋጋል”
አይቋቋምም የሚለው ቃል የሚያሣየው መሸነፍን ነው፡፡“የሰሜኑ ንጉሥ ይሸነፋል ወይም ሠራዊቱ ይሸነፋል፡፡”
ይሄ የሚያመለከተው የንጉሡ አማካሪዎችን ነው፡፡እጅግ ታማኝ የሆኑ የንጉሡ አማካሪዎች ከንጉሱ ጋር መብላታቸው የተለመደ ነገር ነበር፡፡“የንጉሱ ምርጥ የሆኑ አማካሪዎች”
እዚህ ላይ የአንድ ሠራዊት ድል መደረግ ልክ ጠራርጎ ከሚወስድ ጎርፍ ጋር ተመሳስሎ ቀርቧል፡፡“ጠላት ሠራዊቱን ፈፅሞ ያጠፋዋል ወይም ጎርፍ በመንገዱ ከላይ የሚያገኘውን ሁሉ ጠራርጎ አንደሚወስድ እንዲሁ ጠላቱ ፈፅሞ ያጠፋዋል፡፡”
እዚህ ላይ “ይወድቃሉ”የሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር የሚያመለክተው በጦርነት አውድማ መሞትን ነው፡፡ስለሆነም “መውደቅ”እና “መሞት”የሚሉት ቃላት በመሠረቱ ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡“ከእርሱ ሠራዊት መካከል ብዙዎቹ በጦርነት ውስጥ ይሞታሉ፡፡”
እዚህ ላይ “ልብ”የሚለው ቃል የሚወክለው የሰውን መሻቶች ነው፡፡እዚህ ላይ መሻቶች የሚለው ቃል ልክ አንድ ሰው የሆነ ቦታ ላይ ሊያስቀምጠው እንደሚችል ዕቃ ዓይነት ተመስለው ቀርበዋል፡፡“አንዱ በሌላው ላይ ክፋትን ለማድረግ ቁርጥ የሆነ ሃሣብ አላቸው፡፡”
በአንድ ገበታ መቀመጥ የሚለው ቃል የሚያመለክተው በጋራ ሆኖ መወያየትን ነው፡፡
“ውይይታቸው አይጠቅማቸውም”
ይሄ ስብሰባቸው ለምን ሊሳካ እንደማይችል ይገልፃል፡፡“የድርጊታቸው ውጤት የሚመጣው እግዚአብሔር በወሰነው ጊዜ ነው፡፡”
እዚህ ላይ“ልብ”የሚለው ቃል የሚወክለው አዕምሮን ወይም የአንድን ሰው አስተሳሰቦች ነው፡፡“ልቡም በ…ላይ ይሆናል” የሚለው ቃል አንድን ነገር ለመቃወም መቁረጥ ማለት ነው፡፡ይሄ በአዲስ ዓረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል፡፡“ብዙ ሐብት፡፡የተቀደሰውን ቃል ኪዳን ለመቃወም ቁርጥ ሃሣብ ያደርጋል፡፡”
ንጉሱ ቃል ኪዳኑን የመቃወም ድርጊቱ የሚያመለክተው እሥራኤላውያን ለቃል ኪዳኑ እንዳይታዘዙ ለማድረግ ያለውን ፍላጎት ነው፡፡“እሥራኤላውያን የተቀደሰው ቃል ኪዳኑን ከመታዘዝ እንዲታቀቡ ለማድረግ ቁርጥ ሃሣብ ማድረግ፡፡”
“ቅዱስ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር ከእሥራኤላውያን ጋር ያደረገውን ቃል ኪዳን ነው፡፡ቃል ኪዳኑ ከራሱ ከእግዚአብሔር የመነጨ በመሆኑ መከበርና ለእርሱ መታዘዝ እንደሚገባ የሚያሣይ ነው፡፡“እሥራኤላውያን ሁሉ ሊታዘዙት የሚገባ ቃል ኪዳን”
ይሄ የሚያሣየው ንጉሱ በእሥራኤል ላይ የተወሰነ እርምጃ የሚወስድ መሆኑን ነው፡፡“የሚሻውን ነገር በእሥራኤል ላይ ያደርጋል፡፡”
መርከቦቹ የሚያመለክቱት በእነዚያ መርከቦች ውስጥ ሠራዊት የሚመጣ መሆኑን ነው፡፡“ሠራዊቱን ለመዋጋት በኪቲም መርከብ ተጉዞ ሠራዊት ይመጣል፡፡”
ይሄ በሜዲቴራንያን ባህር ውስጥ በሚገኘው በቆጵሮስ ደሴት ላይ መሥፈርን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡
“ቅዱሱን ቃል ኪዳን ይጠላል”
“ለእነዚያ ያደላል”ወይም “እነዚያን ይረዳቸዋል”
“የእርሱ ሠራዊት ይገለጣል”ወይም “የእርሱ ሠራዊት ይመጣል”
“ሰዎች እንደ ምሽግ የሚጠቀሙበት ቤተ መቅደስ”
“መሥዋዕት ያስቀራሉ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች መሥዋዕት እንዳያቀርቡ መከልከልን ነው፡፡“ካህናቱ የዘወትር የሚቃጠል መሥዋዕት እንዳያደርጉ ያግዷቸዋል”
ይሄ የሚያመለክተው ጣኦት ቤተ መቅደስን ለሐዘን እንደሚያደርጋት ማለትም እግዚአብሔር ቤተ መቅደሱን ትቶ እንዲሄድ ማድረጉን ነው፡፡“እግዚአብሔርን በቤተመቀደስ ውስጥ ከመኖር የሚያግደው አስፀያፊ ጣኦት”ወይም “ቤተ መቅደስን የሚያቆሽሸው አስፀያፊ ነገር”
“ቃል ኪዳኑን ክፉኛ ተቃወመው”
“ወደ ክፋት እንዲያመሩ ይገፋፋቸዋል”
እዚህ ላይ“ማወቅ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው“ታማኝ መሆንን”ነው፡፡“ለአምላካቸው ታማኝ የሆኑ”
“ይፀናሉ፤ይቋቋሙዋቸዋልም”
እዚህ ላይ “መውደቅ”የሚለው ቃል ሞትን ጨምሮ በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ጥፋት ሊደርስ የሚችል መሆኑን የሚያመለክት ነው፡፡እዚህ ላይ “ሰይፍ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጦርነትንና በውጊያ ውስጥ መሳተፍን ሲሆን “ነበልባል” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ደግሞ እሣትን ነው፡፡“በውጊያ ውስጥ ሕይወታቸው ያልፋል እንዲሁም ተቃጥለው ይሞታሉ”
ይሄ የሚያመለክተው ከእሥራኤላውያን መካከል ጥበበኛ የሆኑትን ሰዎች ነው፡፡
እዚህ ላይ “መውደቅ”የሚለው ቃል ሞትን ጨምሮ በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ጥፋት ሊደርስ የሚችል መሆኑን የሚያመለክት ነው፡፡“መበዝበዝ”የሚለው ሐረግ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ባሪያዎች ይሆናሉ፤ጠላቶቻቸው ለዘመናት ንብረቶቻቸውን ይዘርፋሉ”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ሌሎች ሰዎች በትንሹ እገዛ ያደርጉላቸዋል”
ይሄ የሚያመለክተው ጥበበኛ ሰዎችን የሚያግዙ የሚመስሉትን ሰዎች ነው፡፡ሆኖም በእውነትም ሊያግዟቸው ስለፈለጉ አይደለም፡፡
እዚህ ላይ“ይሰበሰባሉ”የሚለው ቃል የሚወክለው “ለመርዳት ይመጣሉ”የሚለውን ሃሣብ ነው፡፡“ሊያግዟቸው ይመጣሉ”
እግዚአብሔር ይበቃል እስኪል ድረስ ሥቃዩ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
እዚህ ላይ “መውደቅ”የሚለው ቃል ሞትን ጨምሮ በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ጥፋት ሊደርስ የሚችል መሆኑን የሚያመለክት ነው፡፡
እዚህ ላይ“ዘንድ” ማለት “ከውጤቱ ጋር በተያያዘ”ማለት ነው፡፡“በውጤቱም የማጥራት ሥራ ይከናወንባቸዋል”
ሶስቱ የሥራ ክንወኖች እዚህ ላይ የተገለፁት በዕቃዎች ተመስለው ነው፡፡ሆኖም በፍዝ ወይም በተገብሮ መልክ እንደ ድርጊት ሊገለፁ ይችላሉ፡፡“ይነጥራሉ፡ይጠራሉ፤ ይነፃሉ” ወይም “የሚደርስባቸው ሥቃይ ያነጥራቸዋል፤ያጠራቸዋል፤ያነፃቸዋል”
ይሄ ብረትን በእሣት ውስጥ በማቅለጥ የማጥራትን ሂደት የሚያመለክት ነው፡፡እግዚአብሔር የረሱ የሆነው ሕዝብ ታማኝ እንዲሆንለት የማድረጉን ጉዳይ አንድ ሠራተኛ ብረቱ እንዲጠራ ለማድረግ በእሣት ውስጥ ከማስቀመጥ ሁኔታ ጋር አመሳስሎ ነው የተናገረው፡፡
ይሄ የሚያመለክተው ሰዎችን ከኃጢአትና ከሌሎች ክፉ ዓይነት ድርጊቶች እንዲለዩ በማድረግ ሰዎች፤ሥፍራዎች ወይም ቁሣቁሶች ለእግዚአብሔር የሚመቹ እንዲሆኑ ማድረግን ነው፡፡
ይሄ ሃሣብ ማንጠር ከሚለው ቃል ጋር ተመሣሣይ ነው፡፡የሚነጥር ብረትን ይጠራል ማለትም ይቻላል፡፡
“በማጠናቀቂያ ቀናት” ወይም“የዓለም መጨረሻ”
እዚህ ላይ “የተወሰነው ቀን” ሲል እግዚአብሔር የቀጠሮ ሰዓት መወሰኑን የሚያመለክት ነው፡፡ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“እግዚአብሔር ለወደፊት ቀጠሮ ቀጥሯል”
“ንጉሡ የወደደውን ሁሉ ያደርጋል”
ይሄ የሚያመለክተው የሰሜኑን ንጉሥ ነው፡፡
“ራሱንም ከፍ ከፍ ያደርጋል”የሚለውና ”ራሱን ታላቅ ያደርጋል” የሚለው ቃልተመሳሳይ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆን ንጉሱ እጅግ የሚኮራ እንደሆነ ይጠቁማሉ፡፡
እዚህ ላይ ይሄ የሚያመለክተው እጅግ እየኮራ መሆኑን ነው፡፡
እዚህ ላይ ይሄ የሚያመለክተው እጅግ አስፈላጊ ሰውና ኃያል ሰው ለመሆን የማስመሰሉን ነገር፡፡
ይሄ የሚያመለክተው እውነተኛ ሆነውን አንዱን አምላክ ነው፡፡“ታላቅ የሆነውን እግዚአሔር” ወይም“እርሱ ብቻ እውነት የሆነ አምላክ”
“አሰቃቂ ነገሮች”ወይም“አስደንጋጭ ነገሮች”
ይህ ሐረግ መጋዘኑ ፈፅሞ እስኪሞላ ድረስ ቁጣውን እንደሚያከማችና በኋላም ወደ ተግባር እንደሚገባ ዓይነት አድርጎ ነው የሚገልፀው፡፡“የእግዚአብሔር ቁጣ የመጨረሻ ደረጃ ላይ እስኪደርስ ድረስ”ወይም“እርምጃ ለመውሰድ ይችል ዘንድ የእግዚአብሔር ቁጣ ጫፍ እስኪደርስ ድረስ”
ይሄ የአህዛብ ጣኦት የሆነውንና ታሚዝ በሚል ሥያሜ የሚታወቀውን ጣኦት የሚያመለክት ይመስላል፡፡
ምናልባትም ይሄ ንጉሥ ይሄ የሐሰት አምላክ የሌሎች ሰዎችን ምሽጎች እያጠቃ የእርሱን ይዞታ ግን በሰላም እንዲጠበቅ የሚያደርግለት መሆኑን አምኖ ሊሆን ይችላል፡፡“ምሸጎችን የሚጠብቅ የጣዖት አምላክ”
“እነዚህ”የሚለው ቃል በትንቢተ ዳንኤል 11፡37 ላይ የተጠቀሱትን ጣዖታት የሚያመለክት ነው፡፡
ለዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1/“ምድሪቱን በሥጦታ መልክ ለተከታዮቹ ይሰጣል”ወይም 2/“ለተከታዮቹ መሬቱን ይሸጣል፡፡”
“የመጨረሻ ቀናት”ወይም “የዓለም መጨረሻ”
እነዚህ ሐረጎች ነገሥታቱንና ሠራዊታቸውን የሚያመለክቱ ናቸው፡፡ “የደቡቡ ንጉሥና ሠራዊቱ ”….“የሰሜኑ ንጉሥና ሠራዊቱ”
ከባድ በሆነ ውጊያ ጠላትን ለማጥቃት ልክ አውሎ ነፋስ እንደተነሳ ተደርጎ ነው የሚነገረው፡፡“እንደ ኃይለኛ አውሎ ነፋስ ጥቃት ይሰነዝርበታል”ወይም “በብርቱ ይዋጋል”
አንድ ሠራዊት አገሩን ሲወርር ጎርፍ እንደተከሰተ ዓይነት ተደርጎ ነው የሚነገረው፡፡
ሠራዊቱን የሚያቆም ኃይል አይኖርም፡፡“ማንም ሊያስቆመው በማይችል መልኩ በምድሪቱ ውስጥ ያልፋል፡፡”
ይሄ የሚያመለክተው የእሥራኤልን ምድር ነው፡፡
እዚህ ላይ መውደቅ የሚለው ቃል የሚያመለክተው የመሞትን ድርጊት ነው፡፡“ይሞታል”
እዚህ ላይ“እጅ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኃይልን ነው፡፡“ነገር ግን እነዚህ ከእርሱ ኃያል ጥቃት ያመልጣሉ”ወይም “ነገር ግን እነዚህን አገሮች ለማጥፋት ይሳነዋል”
ይሄ ስለ ሰሜኑ ንጉሥ ብቻ የሚያወሳ ነው፡፡
እዚህ ላይ“እጅ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሥልጣንንና በበላይነት መቆጣጠርን ነው፡፡“የቁጥጥር ሥርዓቱን በተለያዩ አገሮች ውስጥ ያስፋፋል”
እዚህ ላይ ሃሳቡ ብዙ አገሮች ወይም የተለያዩ ምድሮች ለማለት ነው፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“የግብፅ ምድር አታመልጥም”
“የልብያና የኢትዮጵያ ሕዝብ”ልብያ ከግብፅ በስተ ምዕራብ ያለች አገር ስትሆን “ኢትዮጵያ ደግሞ ከግብፅ በስተ ደቡብ የምትገኝ አገር ናት”
ይሄ አሁንም የሚያወሳው ስለ ሰሜኑ ንጉሥ ነው፡፡
“ቁጣ” የሚለው አሕፅሮተ ሥም ተናደደ በሚለው ቃል ሊገለፅ ይችላል፡፡ከሠራዊቱ ጋር አብሮ እንደሚሄድ በግልፅ ሊነገር ይችላል፡፡“በጣም ይናደዳል፡ይወጣልም”ወይም “በጣም ከመናደዱ የተነሣ ከሠራዊቱ ጋር ይወጣል”
“መውጣት”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጠላትን የማጥቃት ድርጊትን ነው፡፡
“ብዙ ሰዎችን ያጠፋ ዘንድ”
ይሄ ንጉሱ በጦርነት ወቅት ከሠራዊቱ ጋር በሚሆንበት ወቅት የሚኖርባቸው ቅንጡ የሆኑ ድንኳኖችን የሚያመለክት ነው፡፡
ይሄ ምናልባትም በሜዲቴራንያን ባህርና በኢየሩሣሌም ተራራ መካከል የሚገኘውን ግዛት የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡
ይሄ የሚያመለክተው የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ የነበረበትን የእሥራኤል ተራራ ነው፡፡
በትንቢተ ዳንኤል 10፡5 ላይ ለዳንኤል የተገለጠው መልአክ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ሚካኤል የመላዕክት አለቃ ነው፡፡“ልዑል የሚል ስምም ተሰጥቶታል”
እዚህ ላይ“ይነሣል”የሚለው ቃል ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙም መገለጥ ማለት ነው፡፡“ሚካኤል…ይገለጣል፡፡”
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡እግዚአብሔር ሕዝቡን የሚያድን ስለመሆኑ የበለጠ ልታብራሩ ትችላላችሁ፡፡“እግዚአብሔር ሕዝብህን ያድናቸዋል”
ይህ የእግዚአብሔር ሰዎች ጥበባቸውን ለሌሎች ሰዎች ማካፈላቸውን የሚያመለክት ነው፡፡
የሚሄዱበትን አቅጣጫ የሳቱ እንደሆኑ ዓይነት በሚመስል አቀራረብ ሌሎች ሰዎች ከእገዚአብሔር መለያየታቸውን እንዲገነዘቡ እገዛ የሚያደርጉ ሰዎችን የሚያመለክት ነው፡፡ “ሌሎች ሰዎች በፅድቅእንዲኖሩ የሚያስተምሩ ሰዎች”
እነዚህ ሰዎች ከሚያበሩ ከዋክብት ጋር ተነፃፅረዋል፡፡“የሚመልሱ…ከዘላለም እስከ ዘላለም እንደ ከዋክብት ያበራሉ”
እዚህ ላይ “ቃላት”የሚለው ቃል የሚያመለክተው መፅሐፉን ነው፡፡“ይህንን መፅሐፍ ዘግተህ በማህተም አትመው፡፡”
“የማጠናቀቂያ ቀናት”ወይም “የዓለም መጨረሻ”
ይህ መፅሐፉ በማህተም በሚዘጋበት“የመጨረሻ ዘመን”ከመድረሱ በፊት የሚከናወን ድርጊት ነው፡፡ይሄ የበለጠ ሊብራራ ይችላል፡፡“ይሄ ከመሆኑ በፊት ብዙ ሰዎች ተጨማሪ ነገሮችን ለመማርና የበለጠ ነገር ለማወቅ ወደተለያዩ ሥፍራዎች ይጓዛሉ፡፡”
በትንቢተ ዳንኤል 10፡1 ላይ ማየት የጀመረውን ራዕይ ቀጣዩን ክፍል መናገር ይቀጥላል፡፡
“ሌሎች ሁለት መላዕክት ቆመው ነበር”
ይሄ የሚያመለክትው በወንዙ አጠገብ ቆሞ የነበረውን መልአክ ሣይሆን በትንቢት ዳንኤል1፡5 ላይ ለዳንኤል የተገለጠለትን መልአክ ነው፡፡ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ከተልባ እግር የተሰራ ልብስ ለብሶ የነበረው ሰው”ወይም “መልአኩ በፍታ ለብሶ ነበር”
ለዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1/ከተልባ እግር የተሰራ ልብስ የለበሰው መልአክ ከወንዙ በላይኛው ክፍል ላይ ነበር፡፡ወይም 2/መልአኩ ከወንዙ ትይዩ ባለው የላይኛው የውኃ ክፍል ላይ ነበር፡፡
“እነዚህ አስገራሚ የሆኑ ነገሮች እስከ መቼ ድረስ ይቆያሉ?”ይሄ የሚያመለክተው ክንውኖቹ ከጀመሩበት ወቅት አንስቶ እስከ ፍፃሜ ድረስ ያለውን ጊዜ ነው፡፡
መልአኩ ለዳንኤል በተናገረበት ወቅት በዚህ ራዕይ ውስጥ የታዩት ነገሮች አልተከናወኑም ነበር፡፡ይሄ በእርግጥም በትንቢተ ዳንኤል 12፡1-4 ያሉትን ክንውኖች የሚያመለክት ሲሆን ምናልባትም በምዕራፍ 11 ካለው ራዕይ የተከናወኑ ነገሮችን አካትቶ ሊሆን ይችላል፡፡
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡ነው፡፡ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ከተልባ እግር የተሰራ ልብስ ለብሶ የነበረው ሰው”ወይም “መልአኩ በፍታ ለብሶ የነበረው መልአክ”
ለዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1/ከተልባ እግር የተሰራ ልብስ የለበሰው መልአክ ከወንዙ በላይኛው ክፍል ላይ ነበር፡፡ወይም 2/መልአኩ ከወንዙ ትይዩ ባለው የላይኛው የውኃ ክፍል ላይ ነበር፡፡
“ለዘላለም ነዋሪ የሆነው እግዚአብሔር”
ይሄ የሚጀመርበትን ወቅት አሻሚ እንደሆነ ብንተወው የተሻለ ነው፡፡የሚጀምርበትን ጊዜ ማወቅ ካለባችሁ ምናልባትም ሶስት ተኩሉ ዓመታት የሚጀምሩት በትንቢተ ዳንኤል 12፡1 ላይ ተከናውነው በነበሩ ድርጊቶች ነው፡፡
ዳንኤል ለእርሱ ያለውን አክብሮት ለማሣየት ከተልባ እግር የተሰራ ልብስ የለበሰውን መልአክ “ጌታዬ”በማለት ነው የሚገልፀው፡፡
ዳንኤል የተሰጠው ራዕይ ለሌሎች ሰዎች መገለጥ የሌለበት ምሥጢር ነበር፡፡መፅሐፉ በማሕተም የተዘጋ በመሆኑ ማንም ሰው ሊገልጠው አይችልም ነበር፡፡“የፃፍካቸውን ቃላት በማህተም መዝጋት ይኖርብሃል፡፡”
የበፍታ ልብስ የለበሰው መልአክ ለዳንኤል መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ማጥራቱን የሚያከናውነው እግዚአብሔር ነው፡፡በመሠረቱ እነዚህ ሶስት ቃላት ተመሣሣይ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ናቸው፡፡“እግዚአብሔር ያጠራል፤ያነፃል፤ብዙ ሰዎችንም ያነጥራል”
የዚያ አካል ያልሆነን ማናቸውንም ነገር በማስወገድ እንዲጠራ ማድረግ፡፡
ክፉ ሰዎች አመፅን ወይም ኃጢአት የሆኑ ነገሮችን ያደርጋሉ፡፡
“እነዚያ ለእግዚአብሔር የሚታዘዙ ጠቢባንና የሚያስተውሉ ናቸው፡፡”
የቤተ መቅደሱን መሥዋዕቶች የሚያስቆመው የሰሜኑ ንጉሥ ነው፡፡“የሰሜኑ ንጉሥ የዘወትሩን መሥዋዕት በማስወገድ በምትኩ ሐዘንን የሚያስከትለውን ርኩሰት ይተክላል፡፡”
ይሄ የሚያመለክተው ጣዖቱ ለቤተ መቅደሱ ባዶ መሆን ምክኒያት እንደሚሆን ማለትም እግዚአብሔር ቤተመቅደሱን የሚተው መሆኑን ነው፡፡“እግዚአብሔር ቤተ መቅደሱን ትቶ እነዲሄድ መንስዔ የሚሆነው አስፀያፊ ጣዖት ”ወይም “ቤተ መቅደሱ እንዲቆሽሽ የሚያደርገው አስፀያፊ ነገር”
“አንድ ሺህ ሁለት እና መቶ ዘጠና ቀናት”ወይም “አንድ ሺህ ሁለት መቶ ቀናት” እዚህ ላይ “ቀናት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የተወሰኑ ዘመናትን ነው፡፡አብዛኛውን ጊዜ ሰዎች ቀናት የሚለውን ቃል የሚጠቀሙ ቢሆንም ይሄ ዓመታት የሚለውንም ሊያመለክት ይችላል፡፡
ከተልባ እግር የተሰራ ልብስ የለበሰው መልአክ ዳንኤልን ማነጋገሩን ይቀጥላል፡፡
“በታማኝነት የሚቆይ”
“አንድ ሺህ ሶስት መቶ ሠላሣ ሶስት ቀናት”ወይም “አንድ ሺህ ሶስት መቶ እና ሠላሣ አምስት ቀናት” እዚህ ላይ “ቀናት”የሚለው ቃል ብዙ ጊዜ በተለምዶ ቀናት ተብሎ የሚጠራው የተወሰኑ ዘመናትን የሚያመለክት ነው፡፡ይህም ሆኖ ቀናትንም የሚመለከት ነው፡፡
“ዳንኤል መሄድ ይኖርብሃል” ይሄ ዳንኤል ሕይወቱ እስከሚያልፍበት ወቅት ድረስ ነገሥታቱን ማገልገል እንዳለበት የሚያመለክት ነው፡፡
ይሄ “ትሞታለህ”ለማለት ጨዋ የሆነ አነጋገር ነው፡፡
ይሄ ፃድቅ የሆኑ ሰዎች ከሞት የሚነሱበትን የመጀመሪያውን ትንሣኤ የሚያመለክት ነው፡፡
“እግዚአብሔር የመደበልህ ሥፍራ”
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "ያህዌ አምላክ የተናገረው ቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ መጽሐፍ የተከናወኑ ድርጊቶች በእነዚህ ነገሥታት ዘመን የተፈጸሙ ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለህዝቡ በብሉይ ኪዳን የገለጸው ስሙ ነው፡፡ ይህ እንዴት እንደሚተረጎም ስለ ያህዌ የትርጉም ቃል ገጽን ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "ምንዝርና " ሚለው የሚገልጸው ህዝቡ ለእግዚአብሔር ታማኝ አለመሆኑን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" ማለት "ቤተሰብ" ማለት ሲሆን የኢዩን ትውልድ ያጠቃልላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ የእስራኤልን መንግሥት ያመለክታል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቀስት" የሚለው የሚያመለክተው የሰራዊቱን ሃይል ነው፡፡ "የእስራኤል የጦር ሃይል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት)
የዚህ ስም ትርጉም "አልምርም" ማለት ነው፡፡ ተርጓሚው ይህንን ትረጉም እንደ ስም አድርጎ ማቅረብን ሊመርጥ ይችላል፡፡ "አልምርም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ስም ትርጉም "አልምርም" ማለት ነው፡፡ ተርጓሚው ይህንን ትረጉም እንደ ስም አድርጎ ማቅረብን ሊመርጥ ይችላል፡፡ ይህንን ስም በሆሴዕ 1፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ "አልምርም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ስም ትረጉም " ህዝቤ አይደላችሁም" ማለት ነው፡፡ ተርጓሚው ይህንን ትረጉም እንደ ስም አድርጎ ማቅረብን ሊመርጥ ይችላል፡፡ ""ህዝቤ አይደላችሁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሆሴዕ እየተናገረ ነው
ይህ የእስራኤላዊያንን ቁጥር ብዛት ያጎላል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ/ሲሚሊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ማንም ሊሰፍረው ወይም ሊቆጥረው የማይችል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር በተናገራቸው ስፍራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ ምናልባት በእስራኤል ነገሥታት ወንጀል በሚፈጸምባት ከተማ እና በእነርሱ ላይ የእግዚአብሔር ቅጣት ምልክት የነበረችን ኢዝራኤልን የሚመለከት ይሆናል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ለእነርሱ ይላቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር በአንድነት ይሰበስባቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ የእስራኤል ህዝብ በምርኮ የነበሩበትን ምድር ያመለክታል
ይህ እግዚአብሔር ህዝቡን ወደ እስራኤል ምድር የሚመልስበትን ጊዜ ያመለክታል፡፡ የዚህ ሃሳብ የተሟላ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሆሴዕ እየተናገረ ነው
ይህ አጋኖ እንደ ሙሉ ሃሳብ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እናንተ የእኔ ህዝብ ናችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ያህዌ ርህራሄ አድርጎልሻል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ደግነት" ወይም "ምህረተ"
ያህዌ ለሆሴዕ እየተናገረ ነው
ይህ በህግ አደባባይ አንድ ሰው በሌላ ሰው ላይ የሚያቀርበው ክርክር ነው
እዚህ ስፍራ "እናት" የሚለው የሚያመለክተው የእስራኤልን አገር ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እስራኤልን እንደ ሴት እየተናገረ ለእርሱ ከእንግዲህ እንደ ሚስት እንዳልሆነች ይነግራታል፡፡ ይልቁንም እስራኤል ያህዌን ከመከተል እና ከማምለክ ፊቷን አዙራለች፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ከእንግዲህ ከእስራኤል ጋር ባል ለሚስቱ እንደሚሆነው ግንኙነት ሊኖረው አይችልም፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
አመንዝራ የሆነች ሴት ከሌላ ሰው ጋር ለመተኛት ባሏን ትተዋለች፡፡ እስራኤል በያህዌ ላይ ያደረገችው እንደዚሁ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምስላዊ ዘይቤ እስራኤል በያህዌ ላይ ሳይሆን በጣኦት መታመኗን ያሳያል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ከእንግዲህ እስራኤልን አይጠብቃትም አይንከባከባትም፤ ምክንያቱም ከእርሱ እርቃለችና፡፡ በእስራኤል ባሎች ሚስቶቻቸውን ለማልበስ በህግ ይገደዱ ነበር፡፡ አንድ ወንድ ይህንን አለማድረጉ ሚስቱን ያለመቀበሉ ምልክት ነበር፡፡ የዚህ ሙሉ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እስራኤልን ባዶ እና የማታበቅል በረሃማ ስፍራ እስክትመስል ይለውጣታል፡፡(ተነጻጻሪ ዘይቤ/ሲሚሊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጥማት" የሚለው የሚያመለክተው በጣኦታተት ላይ ሳይሆን፤ በያህዌ ላይ መታመንና እርሱን ማምለክ ያለውን አስፈላጊነት፣ ካልሆነ እስራኤል እንደ አገር መቀጠል የማትችል መሆኑን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሆሴዕ እየተናገረ ነው
እስራኤላዊያን የሚያደርጉት የያህዌ ያልሆኑ ይመስል ነው፡፡ አባቶቻቸው እግዚአብሔርን እንዳላመለኩት ሁሉ፣ እነርሱም አላመለኩትም፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ሌሎች አማልዕክትን የተከተሉት የቀደሙት ትውልዶች ለያህዌ ታማኝ ባለመሆናቸው አመንዝሮች ተደርገው ነበር የተቆጠሩት፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፈራ "ፍቅረኞቼ" የሚለው የሚያመለክተው እስራኤል ከያህዌ ይልቅ ልታመለክ የመረጠቻቸውን በዓልን እና ሌሎች ሃሰተኛ አማልዕክትን ነው፡፡ የተዘረዘሩት ነገሮች ሰዎች ለመኖር የሚያስፈልጓቸው ነገሮች ናቸው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሆሴዕ እየተናገረ ነው
ይህ ክፍል ህዝቡ ስኬት እና ብልጽግና እንዳያገኝ ያህዌ እንደሚከለክለው ያመለክታል፣ ምክንያቱ እነርሱ ጣኦት ማምለካቸውን መቀጠላቸው ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር እና ተመሳሳይ ንጽጽራዊ ዘይቤ/ፓራራሊዝም የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤላውያን ወደ ያህዌ የሚመለሱት ለእርሱ ባላቸው ፍቅር ምክንያት ሳይሆን፣ ነገር ግን በበኣል አምልኳቸው ተስፋ ስለቆረጡ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሆሴዕ እየተናገረ ነው
ይህ ማለት ማናልባት የእስራኤል መኸር እና ከብቶች ከንቱ ይሆናል ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ ያህዌ በረከቱን ከእስራኤል ያርቃል፣ ህዝቡም በአደጋ ስጋት ውስጥ ብቻውን ይሆናል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ሰዎች ራሳቸውን ለመሸፈን ይጠቀሙበት የነበረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለሆሴዕ እየተናገረ ነው
ይህ ማለት እግዚአብሔር የእስራኤልን ህዝብ በአካባቢው ባሉ ሌሎች ህዝቦች ፊት ያዋርዳቸዋል፡፡ ይህንን በሆሴዕ 2፡3 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ማንም እስራኤልን ሊረዳት አይሞክርም፡፡ እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን የመቅጣት ሃይል ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት)
ያህዌ በእራኤል ላይ ስለሚያደርገው ለሆሴዕ እየተናገረ ነው
ይህ የሚያመለክተው እስራኤል ከሃሰተኛ አማልዕክት ወይም ከበኣል የተቀበለቻቸውን ክፍያዎች ነው፡፡ ይህ ቀጥተኛ ጥቅስ ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅስ ሆኖ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እንግዲህ እነዚህ ፍቅረኞቿ ለእርሷ የሰጧት ወጋዎች ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር እና ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ ጥቅሶች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ሌሎች ዛፎች እና አረም እንዲበቅል በመፍቀድ የወይን ተክሉን እና የፍሬ ዛፉን ያጠፋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የአዋጁን እርግጠኝነት ለመግለጽ ስለ እራሱ በስሙ ተናገረ፡፡ "ያህዌ ያወጀው/የተናገረው ይህ ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያወጅኩት/የተናገርኩት ይህ ነው፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ እራኤል እየተናገረ ነው፡፡
"እኔ ያህዌ እርሷን ወደ ራሴ እመልሳለሁ"
ያህዌ እስራኤልን ከግብጽ መርቶ እንዳወጣ፣ እስራኤል ዳግም በያህዌ ተስፋ እንድታደርግ ወደ አኮር ሸለቆ ይመራታል
ያህዌ እስራኤል ህዝብ በንስሃ እንደሚመለሱ እና ዳግም እርሱን አምላካቸው አድርገው ማምለክን እንደሚመርጡ ተስፋ ያደርጋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
አንዳንድ ዘመናዊ ትርጉሞች የዕብራይስጡ ቃል "ትዘምራለች" እንደሚል ይወስዱታል፡፡
ይህ የሚያመለክተው እስራኤል ያህዌን ብቻ ማምለክ የምትመርጥበትን ቀን ነው
ያህዌ የአዋጁን እርግጠኝነት ለመግለጽ ስለ እራሱ በስሙ ተናገረ፡፡ ይህንን በሆሴዕ 2፡13 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያወጀው/የተናገረው ይህ ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያወጅኩት/የተናገርኩት ይህ ነው፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ሚስት ለባሏ እንደምትሆን የእስራኤል ህዝብ ያህዌን የሚወድ እና ለእርሱ ታማኝ ይሆናል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
"በኣል" ማለት "ጌታ" ማለት ሲሆን ከነዓናውያን የሚያመልኳቸውን ሀሰተኛ አማልክትንም ያመለክታል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤላዊያን ዳግም የበኣልን ስሞች እና ጣዖታትን አይጠሩም፡፡ ህዝቡ የተወከለው በአንደበቶቻቸው ነው፡፡ "የበኣልን ስሞች እንዳትጠሩ አደርጋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲኪ/ ዘይቤያዊ አነጋጋር- የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ፤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል ምን እንደሚያደርግ ለሆሴ እየተናገረ ነው
ይህ ሀረግ በእስራኤል እና በያህዌ መሃል ስላለው የወደፊት መታደስ ለመናገር ውሏል፡፡
የያህዌ አዲሱ ቃል ኪዳን ለእንስሳት ሳይቀር ሰላምን ይጨምራል
ያህዌ የእስራኤልን ጠላቶች ከዙሪያቸው ያርቃል፣ ከዚህ በኋላ ጦርነት አይኖርም፣ ህዝቡ በሰላም ይጠበቃል፡፡ እዚህ ስፍራ "ቅስት፣ ሰይፍ፣ እና ጦርነት" የሚሉት ቃላት ሁሉም ጦርነት የሚለውን ቃል ይገልጻሉ፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ በደህንነት መኖርን ያመለክታል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል ምን እንደሚያደርግ ለሆሴ እየተናገረ ነው
ያህዌ ልክ እንደ ባል ይሆናል፣ እስራኤል እንደ ያህዌ ሚስት ትሆናለች፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ረቂቅ ስሞችን ለማስቀረት እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ትክክል፣ፍትህ ያለበት፣ ታማኝ እና ምህረት የሞላበትን ነገር አድርጉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ማወቅ" የሚለው እንደ አምላካቸው ለያህዌ እውቅና መስጠትንና ለእርሱ ታማኝ መሆንን ነው፡፡
ያህዌ ለእስራኤል ምን እንደሚያደርግ ለሆሴ እየተናገረ ነው፡፡
ያህዌ የአዋጁን እርግጠኝነት ለመግለጽ ስለ እራሱ በስሙ ተናገረ፡፡ ይህንን በሆሴዕ 2፡13 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ "ያህዌ ያወጀው/የተናገረው ይህ ነው" ወይም "እኔ ያህዌ ያወጅኩት/የተናገርኩት ይህ ነው፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ምድር ለእህል፣ አዲስ ወይን፣ እና ለወይራ ዘይት የሚያስፈልገውን ትሰጣለች፡፡ እነዚህ ነገሮች ደግሞ የኢዝራኤልን ፍላጎቶች ያሟላሉ፡፡ ምድሪቱ እና እነዚህ ምርቶች የሌሎችን ፍላጎት ማሟላት እንደሚችሉ ሰዎች ሆነው ተገልጸዋል፡፡ (ሰውኛ የሚለውን ዘይቤ ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ የዚህ ሸለቆ ሰም መላውን የእስራኤል ህዝብ ይወክላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል ምን እንደሚያደርግ ለሆሴ እየተናገረ ነው፡፡ ለእኔ ለራሴ በምድሪቱ እተክላታለሁ እግዚአብሔር ዳግም ህዝቡን በምድራቸው ደህንነት እና ብልጽግና ሲሰጣቸው፣ እነርሱ የተገለጹት በእርሻ ሰብል ነው፡፡ "ገበሬ ሰብሉን ዘርቶ እንደሚንከባከብ እስራኤልን እንከባከባለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ስም ትርጉም "አልምርም" ማለት ነው፡፡ ተርጓሚው ይህንን ትረጉም እንደ ስም አድርጎ ማቅረብን ሊመርጥ ይችላል፡፡ ይህንን ስም በሆሴዕ 1፡6 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ "አልምርም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ስም ትረጉም " ህዝቤ አይደላችሁም" ማለት ነው፡፡ ተርጓሚው ይህንን ትረጉም እንደ ስም አድርጎ ማቅረብን ሊመርጥ ይችላል፡፡ ይህንን ስም በሆሴዕ 1፡9 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡"ህዝቤ አይደላችሁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ስም ትረጉም "እናንተ የእኔ ህዝብ ናችሁ" ማለት ነው፡፡ ተርጓሚው ይህንን ትረጉም እንደ ስም አድርጎ ማቅረብን ሊመርጥ ይችላል፡፡ "እናንተ የእኔ ህዝብ ናችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተመልሶ በሆሴዕ 1፡2 ያለውን ነገር ያመለክታል፡፡ ያህዌ ዳግም ሆሴዕን አመንዝራ ሴትን እንዲወድ ይነግረዋል፡፡
አመንዝራዋን ሴት በመውደድ፣ ሆሴዕ ያህዌ ለእስራኤል ላለው ፍቅር ምሳሌ ይሆናል፡፡ (ትዕምርታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ህዝቡ ሀሰተኛ አማልዕክት በሚያመልኩበት በኣላት ወቅት የዘቢብ ወይም በለስ ጥፍጥፍ ይመገባሉ
ይህ አንድ ባሪያ የመግዣ ዋጋ ነበር፡፡
"15 ቁርጥራጭ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ወደ ዘመናዊ መለኪያ ሊለወጥ ይችላል፡፡ ወደ "330 ሊትር ገብስ" (መጽሀፍ ቅዱሳዊ የመጠን መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
በማመንዘሯ ምክንያት ሆሴዕ ያለ ሚስቱ እንደሚኖር ሁሉ፣ አመንዝራለችና እስራኤል ያለ ንጉሥ እና እግዚአብሔርን ሳታመልክ ትኖራለች፡፡
እዚህ ስፍረ "ፈለጉ" ማለት እግዚአብሔር እነርሱን እና አምልኳቸውን እንዲቀበል ጠየቁት ማለት ነው
እዚህ ስፍራ "ዳዊት" የሚወከለው የዳዊትን ትውልዶች ነው፡፡ "የዳዊት ዘር ንጉሣቸው እንዲሆን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት)
"በመጪው ዘመን"
እዚህ ስፍራ "መንቀጥቀጥ" የሚለው የሚገልጸው የአክብሮትን እና ትህትናን ስሜት ነው፡፡ "ወደ ያህዌ ይመለሳሉ፣ ራሳቸውን በፊቱ ያዋርዳሉ፣ እርሱን ያከብራሉ፣ የእርሱን በረከቶችም ይለምናሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት)
ይህ ምዕራፍ ታማኝ ባልሆኑት እስራኤላዊያን ላይ የያህዌን ክርክር በማቅረብ ይጀምራል
ያህዌ የእስራኤል ህዝብ እንደበደለው እና ቃል ኪዳኑን እንዳፈረሰ ይናገራል፤ ያህዌ ይህን የሚናገረው በፍርድ ቤት እንደሚከሳቸው አድርጎ ነው፡፡
ይህ በህግ አደባባይ አንድ ሰው በሌላ ሰው ላይ የሚያቀርበው ክርክር ነው፡፡ ይህንን በሆሴዕ 2፤2 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
እዚህ ስፍራ "ወሰኖች" የሚለው የሚገልጸው ህጉ የሚፈቅደውን መጠን ነው፡፡ "ህዝቡ በሁሉም መንገድ ህጉን አልታዘዘም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ደም ማፍሰስ" የሚለው የሚገልጸው "ግድያን" ነው፤ ይህም ብዙውን ጊዜ የተጠቂውን ደም መፍሰስ ይጨምራል፡፡ "በግድያ ላይ ግድያ ጨመራችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት)
ይህ አገላለጽ ለረጅም ጊዜ ዝናብ የታጣበትን የድርቅ ጊዜ ያመለክታል፡፡
ከህመም እና ምግብ ከማጣት የተነሳ ደካማ እየሆኑ እና እየሞቱ መሄድ
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እየሞቱ ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው
ይህ በህግ አደባባይ አንድ ሰው በሌላ ሰው ላይ የሚያቀርበው ክርክር ነው፡፡
ማንም ሰው ሌላውን ሰው በማናቸውም ነገር መክሰስ የለበትም፤ ምክንያቱም እያንነዱ ሰው በአንድ ነገር ጥፋተኛ ነውና፡፡
እዚህ ስፍራ "መደናቀፍ" የሚለው እግዚአብሔርን አለመታዘዝ ወይም እርሱን መታመን ማቆምን ጭምር ያመለክታል፡፡
በምዕራፍ 4፡6 ያህዌ ስለ እስራኤል ህዝብ ለካህናቱ ይናገራል፡፡ በምዕራፍ 4፡7 ስለ ካህናቱ እርሱ ይናገራል እንጂ ለእነርሱ አይናገርም፡፡ ተርጓሚው የዩዲቢን ምሳሌነትን ሊከተል ይችላል፤ ይህም ያህዌን፣ ለካህናቱ ሲናገር በምዕራፍ 4፡7 እንደሚገልጸው አይነት ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ህዝቤ ጠፍቷል ምክንያቱም እናንተ፣ ካህናቱ፣ ይታዘዙኝ ዘንድ ስለ እኔ በሚገባ አላስተማራችኋቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ዕውቀት" የሚለው የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን እውቀት ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
አማራጭ ትረጉም ሊሆኑ የሚችሉት1) "ክብር" ያህዌን የሚወክል ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ሀፍረት" ጣኦታትን የሚወክል ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ " ታላቁን አምላካቸውን እኔን ማምለክ ትተዋለ፣ አሁን አሳፋሪ ጣኦታቶቻቸውን ያመልካሉ" 2) አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትረጉሞች ይህንን የሚተረጉሙት "ክብራቸውን በውርደት እለውጣለሁ" በሚል ነው፡፡ ይህ ማለት ያህዌ ካህናቱ የሚያከሯቸውን ነገሮች ይወስድባቸዋል ደግሞም ካህናቱ እንዲያፍሩ ያደርጋል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ካህናቱ መናገሩን ቀጠለ
ህዝቡ ሲበድል፣ እግዚአብሔር ይቅር እንዲላቸው መስዋዕት ያቀርባሉ፡፡ ካህናቱ እነዚህን መስዋዕቶች መብላት ይፈቀድላቸው ነበር፡፡ የካህናቱ ለኃጢአት የቀረበውን መስዋዕት መብላታቸው የህዝቡን ኃጢአት እንደተመገቡ ተደርጎ ይነገራል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀትና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እንዲሁም ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ካህናቱ ህዝቡ በጢአቱ እየከፋ እንዲሄድ ይፈልጋሉ፤ ይህም እነርሱ የሚበሉትን ህዝቡ የሚያቀርበው መስዋዕት እንዲጨምር ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀትና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ)
"ህዝቡና ካህናቱ በተመሳሳይ መንገድ ይቀጣሉ"
"ልምዶቻቸው" ወይም "የእነርሱ ባህርይ"
ያህዌ ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው
"ልጆች አይወልዱም"
ህዝቡ እግዚአብሔርን ማምለክ እና መከተል አቁመዋል፡፡
ያህዌ ስለ እራሱ በሶስተኛ መደብ እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በአንደኛ መደብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ከእኔ" በሚል፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው ሴሰኝነት፣ አሮጌ ወይን ጠጅ፣ እና አዲስ ወይን ጠጅ ማስተዋላቸውን ወስደውባቸዋል የእስራኤል ሰዎች ከጋብቻ ውጭ ይሴስናሉ፤ ደግሞም ብዙ የወይን ጠጅ ይጠጣሉ፡፡ እነዚህን ነገሮች በማድረግ የያህዌን ትዕዛዛት ረሱ፡፡ እዚህ ስፍራ እነዚህ ድርጊቶች የተነገሩት ሌሎች ሰዎች ያህዌን የመታዘዛቸውን ጠቀሜታ እንዳይረዱ እንደሚከላከሉ ሰዎች ተደርገው ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጣኦት አምላኪዎች የወደፊቱን ለመተንበይ ዘንጎችን ይጠቀማሉ፡፡ እዚህ ስፍራ ዘንጎች የተነገሩት ትንቢትን እንደሚናገሩ ሰዎች ተደርገው ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጣኦታትን ማምለክ እና ከቤተ ጣኦት አመንዝሮች ጋር መዘሞታቸው የእስራኤል ሰዎች በእነዚህ መንገዶች ሁሌም በያህዌ ላይ በደል እንዲፈጽሙ ፍላጎት አሳደረባቸው፡፡ እዚህ ስፍራ "አስተሳሰብ/አዕምሮ" የተነገረው ህዝቡ ያህዌን እንዳይታዘዝ ማሳመን እንደሚችል አንድ ሰው ተደርገው ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ህዝቡ እንዲበድል አሳመኑ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው
ህዝቡ ጣኦታታትን በእነዚህ ስፍራዎች ማኖሩ የተለመደ ነበር፣ በብሉይ ኪዳን እነዚህ ስፍራዎች ብዙውን ጊዜ "ከፍተኛ ስፍራዎች" ተብለው ይጠሩ ነበር፡፡
እነዚህ ሴቶች ጣኦታቱን ለማምለክ የሚመጡ ወንዶች ጋር ወሲባዊ ግንኙነት የሚፈጽሙ ነበሩ፡፡ ይህ ድርጊት ለሀሰተኛ አማልክቶቻቸው ክብር የሚፈጸም የተቀደሰ ድርጊት ተደርጎ ይታይ ነበር፡፡
ያህዌ የእስራኤልን ህዝብ ያጠፋል ምክንያቱም እነርሱ አያስተውሉም ወይም የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት አይጠብቁም፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ ይሁዳ እና ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው
እግዚአብሔር እስራኤል ምን ያህል በደለኛ እንደሆነች ስላየ ይሁዳ ተመሳሳይ ነገር እንዲፈጽም አልፈለገም
የይሁዳ ህዝብ በእነዚያ ስፍራዎች ጣኦት ለማምለክ ወደ ጌልገላ ወይም ወደ ቤትአዌን ከተሞች እንዳይሄድ ማስጠንቀቂያ ተሰጠው፡፡ ጌልገላ በአንድ ወቅት ያህዌ የሚመለክበት ስፍራ ነበር፣ ነገር ግን የጣኦት ማምለኪያ ስፍራ ሆነ፡፡
ይህ ከተማ በእስራኤል ሰሜናዊ ግዛት እና በደቡባዊ ግዛት በቢንያም ነገድ ድንበር መሃል የሚገኝ ነበር፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤል ጌታዋን ከማትታዘዝ ትንሽ ላምጋር ተነጻጽራለች፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ/ሲሚሊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ጥያቄውን የተጠቀመበት ህዝቡን መንከባከብ መቀጠል እደማይችል በትኩረት ለመናገር ነው፤ ምክንያቱም ህዝቡ እልከኛ ነው፡፡ ያህዌ ከእንግዲህ ህዝቡን አይንከባከበውም የሚለው የተገለጸው ከእልከኝነታቸው የተነሳ እርሱ በጎቹን ከእንግዲህ ይሰማሩ ዘንድ ወደ መስክ እንደማይወስድ እረኛ ተደርጎ ነው፡፡ "ያህዌ የሚያምጽን ህዝብ አያሰማራም" ወይም "ስለዚህም ያህዌ እነርሱን መንከባከቡን አይቀጥልም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያው አነጋገር ወይም ቃለ ምልልሳዊ/ሬቶሪካል ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
እዚህ ስፍራ ያህዌ በሶስተኛ መደብ ስለ እራሱ እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በአንደኛ መደብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔ እንዴት" በሚል፡፡ (አንደኛ፣ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው
እዚህ ስፍራ "ኤፍሬም" መላውን ሰሜናዊ የእስራኤል ግዛት ይወክላል፡፡ ይህ አገላለጽ በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን የሚገልጽ ሚቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ያህዌን ከማምለክ ይልቅ ጣኦታትን ማምለክ መረጡ፡፡ ያህዌ ሆሴዕን ህዝቡን ከመንገዱ ይመለስ ዘንድ ለመገሰጽ እንዳይሞክር አዘዘው፡፡ የእስራኤል ህዝብ አይሰማም፡፡ (ስኔክቲኪ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ፤ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚሉትን ዘይቤዎች ይመልከቱ)
መሪዎቿ ጣኦታትን ሲያመልኩ እና በያህዌ ላይ ፊታቸውን ሲያዞሩ በሚያደርጉት አያፍሩም ነበር
እዚህ ስፍራ "ነፋስ" የሚለው የሚወክለው በእስራኤል መንግሥት ላይ የእግዚአብሔርን ፍርድ እና ቁጣ ነው፡፡ ያህዌ የጠላት ሰራዊት የእስራኤልን ህዝብ እንዲያሸንፍ እና ምርኮ አድርጎ እንዲውዳቸው ይፈቅዳል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሚቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚሉትን ዘይቤያዊ አነጋገሮች ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው
ወጥመድ እና መረብ ሁለትም ነገሮች ታዳኝን ማጥጃ ናቸው፡፡ በዚህ ሁኔታ፣ ካህናቱ እና የንጉሥ ቤት ህዝቡን ወደ ጣኦት አምልኮ ሲያማልሉ ከያህዌ ሊያርቋቸው መንገዶችን አበጅተዋል፡፡ ምጽጳ እና ታቦር በእስራኤል ምድር ጣኦታት ማምለኪያ ስፍራዎች ነበሩ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አመፀኞች" የሚለው የሚያመለክተው ከያህዌ ርቆ የሸሸውን ህዝብ ነው፤ "ለግድያ በርትተዋል" የሚለው ንጹሃን ሰዎችን መግደልን ወይም ለአህዛብ ጣኦታት የሚቀርቡ እንስሳትን ማረድን ሊያመለክት ይችላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ተርጓሚው ይህንን "እናንተ አመፀኞች፣" ብሎ ሊተካው ይችላል፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር በትክክል ለአመፀኞች የእስራኤል ሰዎች እየተናገረ ነው፡፡
አንዳንድ ዘመናዊ ትርጉሞች የዕብራይስጡን አገላለጽ ክፋትን እንደሚገልጽ አድርገው ይተረጉሙታል
ተርጓሚው ይህንን "እኔ ሁላችሁንም እቀጣለሁ" ብሎ ሊተካው ይችላል፡፡
ያህዌ ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው
እዚህ ስፍራ "ኤፍሬም" እና "እስራኤል" ሁለቱም መላውን ሰሜን የእስራኤል መንግሥት እና በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታሉ፡፡ እዚህ ስፍራ እግዚአብሔር እነርሱ ምን አይነት እንደሆኑ እና ምን እያደረጉ እንደሆነ ሁሉን አውቃለሁ ይላል፡፡ (ስኔክቲኪ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ፤ ሚቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠትእና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኤፍሬም እንደ አመንዝራ ቀርቧል፣ ምክንያቱም አምንዝራ ሴት ለማንም ወንድ ታማኝ እንደማትሆን ህዝቡ ለእግዚአብሔር የማይታመን ሆኗል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ለእግዚአብሔር ታማኝ ያለመሆን ፍላጎት አላቸው፡፡ ጣኦታትን ማምለክ ይፈልጋሉ፡፡
ተርጓሚው ይህንን "ወደ እኔ ለመመለስ… እኔን አያውቁም፣" ወይም "ወደ እኔ ለመመለስ… እኔን፣ ያህዌን አያውቁም " በሚል መተካት ይችላል፡፡
ከእንግዲህ እስራኤል በማናቸውም መንገድ ያህዌን አይታዘዝም፡፡ አምላካቸው አድርገው ለያህዌ እውቅና አይሰጡም፡፡
ያህዌ ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው
ይህ "ኩራትን" በእስራኤል ህዝብ ላይ በፍርድ ቤት በተቃውሞ እንደሚመሰክር አንድ ሰው አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ በኩራት የተሞላው ዝንባሌያቸው እና ባህሪያቸው ያህዌን መታዘዝን አሻፈረኝ በማለተቸው ጥፋተኞች መሆናቸውን ያሳያል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ) ስለዚህ እስራኤል እና ኤፍሬም በጥፋታቸው ይሰናከላሉ፤ ይሁዳም ደግሞ አብሯቸው ይሰናከላል ከኩራታቸው እና ከበደላቸው የተነሳ ሁለቱ መንግሥታት ሙሉ ለሙሉ እግዚአብሔርን የማይታዘዙ ይሆናሉ፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አማራጭ ትረጉሞች ሊሆኑ የሚችሉት 1) ይህ ማለት እስራኤላዊያን ከሌሎች ህዝቦች ጋር ተጋብተው ነበር፤ ከእነርሱም ልጆች ወልደው ነበር ወይም 2) ይህ ማለት እስራኤላዊ ወላጆች ለያህዌ ታማኞች አልነበሩም ደግሞም ልጆቻቸው ጣኦታትን እንዲያመልኩ ያስተምሯቸው ነበር
የእስራኤል ህዝብ በአዲስ ጨረቃ በዓል ማክበር ይጠበቅባቸው ነበር፡፡ በዚህ ስፍራ ይህ አገላለጽ የአዲስ ጨረቃ በዓል፣ ህዝቡን እና እርሻቸውን እንደሚበላ አውሬ የሚገልጸው ይመላል፡፡ የሆነ ሆኖ፣ ይህንን አገላለጽ መተረጎም ከባድ ነው፣ ብዙ ትርጎሞች የሚተረጎሙት እንዲህ አይነቱን ስሜት ሳይረዱት ነው፡፡ ሆኖም፣ አጠቃላይ ትረጉሙ፤ ለእርሱ ታማኝ ባለመሆኑ እግዚአብሔር ህዝቡን ይቀጣዋል የሚል መሆኑ እርግጥ ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው በጊብዓ የቀንደ መለከትን ድምጽ፣ በራማ እንቢልታን ንፉ እዚህ ስፍራ "ቀንደ መለከት" እና "እንቢልታ" ማለት ተመሳሳይ ማለት ነገር ነው፡፡ ይህ ትዕዛዝ ለጊብዓ እና ራማ ሰዎች የተሰጠው ጠላት እየመጣ እንደሆነ ለማሳወቅ ነው፡፡ (ጥንድ ትረጉም/ደብሌት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ብንያም" የሚለው የሚወክለው ከብንያም ወገን የሆኑ ወታደሮችን ነው፡፡ይህ ምናልባት ህዝቡን ወደ ጦርነት ለመምራት ለእነርሱ የቀረበ ጥያቄ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ዘመናዊ ትረጉሞች ይህንን አገላለጽ ለመተረጎም የተለያዩ ሙከራዎችን አድረገዋል፡፡ (ስኔክቲኪ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከተማ በእስራኤል ሰሜናዊ ግዛት እና በደቡባዊ ግዛት በቢንያም ነገድ ድንበር መሃል የሚገኝ ነበር፡፡ ይህንን በሆሴዕ 4፤15 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ ያወጅኩትን/የተናገርኩትን ለእስራኤል ነገዶች አደርገዋለሁ"
ያህዌ ስለ ይሁዳ እና እስራኤል እየተናገረ ነው፡፡
"የድንበር ድንጋይ ማንሳት" የሚለው የሚያመለክተው የአንድ ሰው ድንበር የሆነን በመሬት ላይ የሚገኝ ምልክትን ማንቀሳቀስን ነው፤ ይህ በእስራኤል ህግ ወንጀል ነበር፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በይሁዳ ላይ የያህዌ ቁጣ እንደሚያጠፋቸው ትልቅ ወራጅ ውሃ ይሆናል፡፡ በቅዱሳት መጽሐፍት፣ ስሜቶች እና የስነምግባር ደረጃዎች ብዙውን ጊዜ እንደ ፈሳሽ ሆነው ይገለጻሉ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ ይህ ሃሳብ ትኩረት እንዲያገኝ ሁለት ጊዜ ተደጋግሞ ተጽፏል፡፡ እዚህ ስፍራ "ኤፍሬም" የሚለው የእስራኤልን ሰሜናዊ ግዛት ህዝብ ያመለክታል፡፡ "እኔ የእስራኤልን ህዝብ ክፉኛ እቀጣለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ፣ (ሲኔክቲኪ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ))
እዚህ ስፍራ "ተከትለዋል" የሚለው የሚያመለክተው አምልኮን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጣኦታት" ተብሎ በተተረጎመው የዕብራይስጡ ቃል ትረጉሙ እርግጠኛ መሆን አይቻልም፤ በዘመናዊ ትረጉሞች ውስጥ በተለያዩ ብዙ መንገዶች ተተርጉሟል፡፡
ያህዌ ስለ ይሁዳ እና እስራኤል እየተናገረ ነው፡፡
ብል በቁራጭ ሱፍ ላይ ነቀዝ በቁራጭ እንጨት ላይ ሁለቱም አጥፊዎች ናቸው፡፡ ያህዌ ሁለቱንም መንግሥታት ያጠፋል (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላት በተለያየ መንገድ ይተረጎማሉ ምክንያቱም የዕብራይስጡ ቃል ትርጉም አንድም በጣም ሰፊ ነው ወይም በእርግጠኝነት ለመተረጎም ያዳግታል፡፡
ኤፍሬም (የሰሜን እስራኤል መንግሥት) እና ይሁዳ (የደቡብ እስራኤል መንግሥት) ሁለቱም በአደጋ ውስጥ እንደሆኑ አውቀዋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለሰውን ይመልከቱ)
ኤፍሬም እና ይሁዳ ያህዌን እርዳታ ከመለመን ይልቅ አሦርን እርዳታ ለመኑ፡፡ "ታላቅ ንጉሥ" ለአሦር ነገሥታት ማዕረግ ነበር፡፡
እዚህ ስፍራ "እርሱ" የሚለው የሚያመለክተው የአሦርን ንጉሥ ነው
ያህዌ ስለ ይሁዳ እና እስራኤል እየተናገረ ነው፡፡
ያህዌ ኤፍሬምን ሊከታተል እና እንደ አንበሳ ሊያጠቃው ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይሁዳንም በተመሳሳይ መንገድ ሊያየው ነው፡፡ ያህዌ በሰሜኑም በደቡቡም መንግስታት አለመደሰት እያሳየ ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በህዝቡ ላይ ሁሉ ፍርድ የሚያመጣው እርሱ መሆኑን እያጎላ ነው
አንበሳ የሚበላውን እንስሳ እንደሚበታተትን፣ ያህዌ ህዝቡን ከቤታቸውና ከአገራቸው ይበታትናቸዋል
ያህዌ አመጸኛ ህዝቡን ይተወዋል
በአምልኮ እና መስዋዕት በማቅረብ ወደ እግዚአብሔር መገኘት ለመምጣት ሞክሩ፡፡ "ለእነርሱ ትኩረት እንድሰጥ ይጠይቁኛል" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከተ)
የእስራኤል ህዝብ ለመመለስ ፍላጎታቸውን ተናገሩ
እግዚአብሔር የእስራኤልን ህዝብ የቀጣው እርሱን ስላልታዘዙ እና ጣኦታትን ስለመለኩ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤል እነርሱ ሲመለሱ እግዚአብሔር ምህረት እንደሚያበዛላቸው እና ከችግራቸው ነጻ እንደሚያወጣቸው ታምናለች፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚወክለው አጭር ጊዜን ነው፡፡ እስራኤል ከጠላቶቻቸው ሊያድናቸው እግዚአብሔር በቶሎ እንደሚመጣ ያምናሉ፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"2 ቀናት … 3ተኛ ቀን" (ቁጥሮች እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትም ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ማወቅ" ማለት የእግዚአብሔርን ባህሪ እና ህጎች ማወቅ ብቻ ሳይሆን፣ ነገር ግን ለስርሱ ታማኝ መሆንንም ይጨምራል፡፡
ፀሐይ በየማለዳው መውጣቷ እርግጥ የሆነውን ያህል ያህዌ ህዝቡን ለመርዳት ይመጣል፡፡
ያህዌ እየተናገረ ነው
እግዚአብሔር ትዕግቱ እያለቀ መሆኑን እና የቀረው ፍርድ ብቻ እንደሆነ እየተናገረ ነው፡፡ " በእናንተ ላይ ምን እንደሚደረግ ማወቅ አስቸጋሪ ነው!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በነቢያቱ አማካይነት፣ አመጸኛ በሆነው ህዝብ ላይ ጥፋትን አወጀ፡፡ እዚህ ስፍራ "ወደ ቁርጥራጭ መቆራረጥ" በሚል የተጠቀሰው ጥፋት እንደ ፍርዱ የተረጋገጠ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ነቢዩ ሆሴዕ ለእግዚአብሔር እየተናገረ ነው፡፡ እግዚአብሔር በአንድ ሰው ላይ የሞትን ትዕዛዝ ቅጣት አድርጎ ሲሰጥ እንደ አስደንጋጭ የሚመታ መብረቅ ይመስላል ማለቱ ሊሆን ይችላል፡፡ ወይንም ልክ ብርሃን ነገሮች እንዲታዩ እንደሚያደርግ፣ የእግዚአብሔር ትዕዛዛት ሰዎች እውነቱን እንዲያውቁ ያደርጋቸዋል ማለቱ ሊሆን ይችላል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"የያህዌ ትዕዛዛት"
ያህዌ እየተናገረ ነው
ይህ ሰዋሰዋዊ አወቃቀር በዕብራይስጡ በዚህ ስፍራ "ይበልጥ" የሚለውን ያመለክታል፤ ተከታዩ መስመር እንደሚያሳየው ("እናም የእግዚአብሔር እውቀት ከሚቃጠል መሰዋዕቶች ይልቅ")፡፡ "እኔ ከመስዋዕት ይልቅ ታማኝነትን እሻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
አማራጭ ትረጉሞች ሊሆኑ የሚችሉት 1) ይህ የመጀመሪያውን ሰው አዳምን ያመለክታል ወይም 2) እስራኤል ውስጥ አዳም በምትባል ከተማ የሚኖሩ ሰዎችን የሚወክል ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመናት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "በአዳም ከተማ ውስጥ እንደሚኖሩ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 3) ይህ በአጠቃላይ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ "አዳም" የሚለው ቃል ትረጉሙ "ሰው" ወይም "የሰው ዘር" ማለት ነው፡፡ "እንደ ሁሉም የሰው ዘር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
"በደም የተበከለች" ይህ ምናልባት ክፉ አድራጊዎችን እና የእነርሱን የግድያ ተግባር የሚወክል ይሆል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምንን እንደሚያመለክት አናውቅም፡፡ ካህናቱ በእርግጥ የሃይማኖት እና ፖለቲካ ዋንኛ መአከል ወደ ሴኬም በሚሄዱበት ወቅት መንገድ ላይ ሰዎችን በማጥቃት ጥፋተኞች ነበሩ? ወይስ ነቢዩ ካህናቱ የያህዌን እውነተኛ እውቀት እና አምልኮ "ገደሉ" እያለ ነውን? ይህንን አገላለጽ የተቻለውን ያህል ግልጽ አድረጎ መተረጎም ይመረጣል
ያህዌ እየተናገረ ነው
እዚህ ስፍራ "ዘማዊነት" የሚለው የሚያመለክተው የኤፍሬምን ሃሰተኛ አማልዕክት ማምለክ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እስራኤል በእግዚአብሔር ፊት የረከሰችው በድርጊቶቿ ምክንያት ነው
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ " ይሁዳ ሆይ፣ ለአንተ የመከር ጊዜ መድቤያለሁ" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፈፍራ "መከር" የሚለው የሚወክለው በእስራኤል እና በይሁዳ ላይ እግዚአብሔርን የመጨረሻ ፍርድ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ብልጽግና እና ደህንነት
ያህዌ እየተናገረ ነው
ዳግም እስራኤል ለእግዚአብሔር ታማኝ እንድትሆን ማድረግ እና የእርሱ በረከት ተቀባይነት የተገለጸው እንደ ፈውስ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ምርቶችን የሚሸጡት እና የሚገዙት በሃሰት ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ያለምክንያት ሌሎች ሰዎችን የሚያጠቃ ቡድን ነው
እዚህ ስፍራ የሰዎቹ ክፉ ስራዎች የተነገሩት ምናልባት በወንጀላቸው ሊከሷቸው የተዘጋጁ ሌሎች ሰዎች እንደሆኑ ተደርገው ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እግዚአብሔር የተገለጸው፣ መገኘቱን እና ህልውናውን በሚያጎላው በእርሱ "ፊት" ነው፡፡ "ደግሞም እኔ ሁሉንም አያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ ዘይቤያዊ አነጋገር- የአንደን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
የዕብራይስጡ ጽሁፍ በተለያዩ ስፍራዎች ግልጽ አይደለም፡፡ ሆኖም፣ ብዙዎች ይህንን የተረጎሙት የንጉሡ መኳንንት ለእግዚአብሔር ታማኝ እንዳልሆኑ በመግለጽ እና እንደዚሁም ንጉሡን ለመግደል እንዳቀዱ፣ ከዚያም በመቀጠል እቅዳቸውን እንደፈጸሙ ነው፡፡ ይህ ከአንድ ጊዜ በላይ የሆነ ይመስላል፡፡ እነዚህ ወንጀሎች የተገለጹት አገሪቱ እንደ ሰጠመችበት ክፋት መገለጫ ተደርገው ነው፡፡
ጣኦታትን በማምለክ እና ለያህዌ ታማኝ ባለመሆን መንፈሳዊ ዘማዊነት የፈጸሙ ሰዎች፡፡ እነዚህ ሰዎች ምናልባትም ከሌሎች ሰዎች ጋር በመተኛት ለባሎቻቸው ወይም ለሚስቶቻቸው ታማኝ ያልነበሩ ናቸው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ ይህ ማለት ህዝቡ ክፉ ለማድረግ ጽኑ ፍላጎት አለው፡፡ "ዳቦ ጋጋሪ እንደሚቆሰቁሰው ምድጃ" (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዳቦ የመድፋት ሂደት አንድ ክፍል ነው
ይህ ምናልባት በንጉሡ ተይዞ የሚከበር በዓል ይሆናል
ይህ ምናልባት ከአንድ ሰው ጋር መተባበር ወይን ማበር ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ ንጉሡ ከመኳንንቱ ጋር ማፌዝ በሌለበት ነገሮች ወይም ሰዎች ምናልባትም በእግዚአብሔር እንኳ ሳይቀር አፌዘ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ (ፈሊጣው አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የቤተ መንግሥት መኳንንት ሴራ ተገልጽዋል፡፡ ንጉሣቸውን ለመግደል የገፋፋቸው ቁጣቸው ነው፡፡
ይህ ማለት በምድጃ ላይ እንደሚነድ እሳት፣ እነዚህ ሰዎች ጠንካራ ክፉ መሻቶች አሏቸው፡፡ የሰዎቹ መሻቶች በእነርሱ "ልቦች" ተገጽዋል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"ጤሰ" የሚለው ቃል ትርጉሙ አንድ ነገር ካለ ነበልባል ቀስ በቀስ ነደደ ማለት ነው፡፡ "ቁጣቸው በቀስታ እና በጸጥታ እያደገ ሄደ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የቁጣቸው ጥንካሬ የተገለጸው እግጅ የሚነድ እሳት እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ "በጣም እየከፋ ሄደ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘ፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእነርሱን ቁጣ ከምድጃ እንደሚወጣ ሙቀት ያነጻጽረዋል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የቤተ መንግሥት መኳንንት ነገስታቶቻቸውን ገደሉ ለማለት ይመስላል፡፡
ያህዌ እየተናገረ ነው
ይህ ምናልባት የሰሜን መንግሥት ነገሥታት፣ ከጥቃት ለመዳን ራሳቸውን ከሌሎች መንግስታት ጋር ለማቆራኘት ያደረጉትን ጥረት የሚያሳይ ይሆናል
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ እዚህ ስፍራ "ኤፍሬም" የሚያመለክተው የእስራኤልን ሰሜናዊ መንግሥት ነው፡፡ በምድጃ ውስጥ ለበለጠ ጥንካሬ ተነባብሮ እንዳልተጋገረ ነጠላ ቂጣ፣ መንግሥቱ ደካማ ነው፡፡ "የኤፍሬም ሰዎች ማንም እንዳላገላበጠው ቂጣ ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ዘይቤያዊ አነጋገር- የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላው ነገር መሰየም፣ እና ዘይቤያዊ አነጋገር፣ እንዲሁም አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሽበት" የሚወከወለው የእርጅና ዘመንን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሆኖም፣ ይህ "የእርጅና ዘመን" የሚለው የሰሜኑ መንግሥት እየደከመ መምጣቱ በግልጽ መናገሪያ መንገድ ነው፣ ምክንያቱም መንግሥቱ "ማርጀቱን" አላወቀም፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
ይህ "ኩራትን" በፍርድ ቤት በእሰስራኤል ህዝብ ላይ እንደሚመሰክር አንድ ሰው አድርጎ ይገልጸዋል፡፡ ይህ ማለት ኩራት የተሞላው ዝንባሌያቸው እና ባህሪያቸው ያህዌን መታዘዝ በማቆም በደለኛ እንዳደረጋቸው ያሳያል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል በያህዌ ላይ ፍላጎት ማጣት የተገለጸው ልክ እርሱ እንደጠፋ እና እነርሱም ሊፈልጉት ይሞክሩ እንዳልነበረ ነው፡፡ "ለእነርሱ ትኩረት እንዲሰጣቸው እነርሱም ሊያገኙት አይሞክሩም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ይህ" የሚለው የሚያመለክተው እግዚአብሔር ባዕዳን እንዲያሸንፏቸው መፍቀዱን እና እነርሱን ደካማ እንዳደረጋቸው ነው፡፡
ርግብ ሞኝ ወፍ ናት ተብሎ ይታሰብ ነበር፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ እስራኤል እርዳታ ልትጠይቃቸው የምትችላቸው ሃያላን መንግሥታት ነበሩ
ያህዌ እየተናገረ ነው
ይህ ወፎች የሚጠመዱበት መንገድ ነው፡፡ ያህዌ የእስራኤልን ህዝብ ከርግብ ጋር ማነጻጸሩን ቀጥሏል፡፡ እነርሱ ወደ ግብፅ ወይም አሦር ለእርዳታ ሲሄዱ፣ ያህዌ እነርሱን ይቀጣቸዋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በእስራኤል ላይ የሚፈርድበትን መንገድ በመረብ የሚያጠምዳቸው ወፎች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ "አዳኝ ወፎችን እንደሚያጠምድ እኔ እነርሱን አጠምዳቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ ወፎችን በማጥመድ የተገለጸውን ዘይቤያዊ አነጋገር አስፋፍቶ ያቀርባል፡፡
ያህዌ እየተናገረ ነው
በጣኦት አምላኪዎች ዘንድ የአምልኮ ምግብን በመከዳቸው ወይም በአልጋቸው ላይ ጋደም ብለው መመገብ የተለመደ ነገር ነበር፡፡
እዚህ ስፍራ እግዚአብሔርን ማምለክ መተዋቸው ከእርሱ ዘወር ማለት በሚል ተነግሯል፡፡ "እነርሱ እኔን ማምለክ ትተዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እስራኤላዊያን እርሱን እንዲወዱት እና እንዲታዘዙት ያሰለጠነበት መንገድ የተነገረው ወንዶቻቸውን ለጦርነት ያሰለጥን እንደነበር ተደርጎ ነው፤ይህ በወታደራዊ ዘይቤ የቀረበ ሊሆን ይችላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
ይህም፣ የቀስት መወርወሪያ የሌለው ቀስት ፣ ወይም በሚገባ ያልተወጠረ፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ምላስ" የሚለው የሚያመለክተው አለቆቻቸው የሚናበሩትን ነው፡፡ "እኔን ስለተሳደቡ" ወይም "እኔን ስለተራገሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"መሳለቂያ" የሚለው ረቂቅ ስም እንደ አድራጊ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በግብጽ የሚኖሩ ህዝቦች በእስራኤል ላይ የሚዘብቱት እና የሚሳለቁት ለዚህ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስያሜዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የሰሜኑን መንግሥት ለመውጋት ስለሚመጣው የአሦር ሰራዊት እየተናገረ ነው
ንስር፣ አዳኝ ወፍ፣ አንዳንድ ጊዜ የእስራኤልን ጠላቶች ለመወከል ያገለግላል፡፡ "ንስር ሌላን እንስሳ እንደሚያድን፣ የእስራኤል ጠላቶች ህዝቤን ለመያዝ መጥተዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አፍርሰዋል" የሚለው የሚገልጸው "አልታዘዙም፣" "ጥሰዋል" የሚለውን ነው (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ለአንተ ታማኝ ናቸው"
ያህዌ እየተናገረ ነው ነገር ግን የሆነው ይህ ነው፤ ተቆርጠው ሊወድቁ ይችላሉ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ነገር ግን ውጤቱ የሚሆነው እኔ ህዝቡን ማጥፋቴ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ አማራጭ ትርጓሜዎች 1) ይህ የነቢዩ ንግግር ነው፡፡ "ያህዌ የእናንትን ጥጃ አልተቀበለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ወይም 2) ያህዌ እየተናገረ ነው፡፡ "እኔ ራሴ የእናንተን ጥጃ አልተቀበልኩም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ህዝቡ ጥጃ የሚመስል ጣኦት ያመልካል፣ ስለዚህ ያህዌ ስለአምልኳቸው ራሱን ጥጃውን እንደሆነ አድርጎ እየተናገረ ነው፡፡ "ጥጃ ጣኦታችሁን ለምታመልኩ፣ የእናንተ አምልኮ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ቁጣ ብዙውን ጊዜ እንደ እሳት ተደርጎ ይነገራል፡፡ "እኔ በዚህ ህዝብ በጣም ተቆጥቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ህዝቡ ንጹህ ባለመሆኑ ቁጣውን ለመግለጽ ነው፡፡ "በዚህ ህዝብ ላይ ተቆጥቻለሁ ምክንያቱም ንጹህ ለመሆን ምንም ፍላጎት የላቸውም፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
ነፋስን መዝራት ወይም ነፋስን መትከል እርባና በሌለው ወይም አጥፊ በሆነ መንገድ መስራት ነው፡፡ ዐውሎ ነፋስን ማጨድ ከራስ ድርጊት የተነሳ በጥፋት መከራን መቀበል ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ራስ/ዛላ" የሚለው የሚያመለክተው ፍሬ የሚገኝበትን የተክሉን ክፍል ነው፡፡ ራስ/ዛላ የሌለው አገዳ ለገበሬም የሚሰው ምንም ነገር የለም፡፡ በተመሳሳይ መንገድ፣ የእስራኤ ድርጊቶች አንዳች መልካም ውጤት አያስገኝም፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ማናቸውም የእራኤል ድርጊት ጥሩ ውጤት ማምጣት ቢችል እንኳን፣ የእስራኤል ጠላቶች መጥተው ከእነርሱ ይወስዱታል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
"ተዋጠች" ማለት መሸነፍ እና በምርኮ መወሰድ ማለት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የእስራኤል ጠላቶች እስራኤላዊያንን ወደ ሌላ ምድር ወሰዷቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሰዎች ብዙውን ጊዜ አህያን እንደ ደደብ/ግትር ይቆጥራሉ፡፡ ይህ ማለት የእስራኤል ህዝብ ያህዌን መስማትን ይቃወማል ነገር ግን በምትኩ ለእርዳታ ወደ አሦር ህዝብ ይሄዳል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤፍሬም ከሌሎች ህዝቦች ጋር ያለው አንድነት የተገለጸው ኤፍሬም ለዘማዊነቱ እንደከፈላቸው ተደርጎ ነው፡፡ "የእስራኤል ህዝብ ለሌሎች አገራት ይጠብቋቸው ዘንድ ለመክፈል ሞከሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህም፣ የአሦር ንጉሥ፣ "ታላቁ ንጉሥ" ተብሎም ይጠራል፤ ህዝቡን ያስጨንቃልና ነው፡፡
ያህዌ እየተናገረ ነው
ያህዌ የይሆናል ሁኔታን እየገለጸ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "አስር ሺህ ጊዜ" የሚለው የቱንም ያህል ጊዜ ለህዝቡ ህጉን ቢሰጣቸውም እነርሱ ግን እርሱን ለመታዘዝ አለመፍቀዳቸውን በተጋነነ መልክ የሚገልጽ ነው፡፡ "ምንም እንኳን ህጌን በጣም ብዙ ጊዜ ብሰጣቸውም፣ እነርሱ ግን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታእና ኩሸት/ሃይፐርቦል-እጅግ የተነጋነነ አገላለጽ እና ማጠቃለያ/ጠቅላላ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
"10,000" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
በኃጢአታቸው ምክንያት፣ እግዚአብሔር ህዝቡን ለግብፃዊያን እንደ ባሪያ አድርጎ ይሰዳቸዋል፡፡
ነቢዩ ሆሴዕ እየተናገረ ነው
ይህ የሚገልጸው የእህል አውድማ እና የወይን መጭመቂያው ራሳቸው ሌላውን የሚመግቡ ሰዎች እንደሆኑ ተድርጎ ነው፡፡ ይህ ማለት መከሩ የህዝቡን ፍላጎት ለማሟላት የሚበቃ የፍሬ አይሰጥም፣ የወይን መከሩም በቂ የወይን ጠጅ አይሰጥም ማለት ነው፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ እህል ለመውቃት የሚውል ሰፊ ስፈራ ብቻ ሳይሆን፣ ነገር ግን ለማህበራዊ እና ሃይማኖታዊ በዓላት ማክበሪያ የሚያገለግል ስፍራም ነው፡፡ የቤተ ጣኦት ዘማዊያት ለጣኦት የሚደረገውን የመከር በዓል ለማክበር ወንዶቹን ለመርዳት ይመጣሉ፡፡
ወይን ጠጅ ለማዘጋጀት በቂ የወይን ጭማቂ አይኖርም
ነቢዩ ሆሴዕ እየተናገረ ነው
ይህ አገላለጽ የሚያመለክተው ያህዌ የእስራኤልን ምድር እንደ እስራኤላውያን ንብረት ሳይሆን እንደ ራሱ ንብረት ማየት መቀጠሉን ነው፡፡
ይህ እስራኤላውያን በያህዌ ዘንድ ተቀባይነት ያሳጣናል በማለት ሊመገቡት የማይፈቅዱት ምግብ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የቀስተኞች ምግብ" የሚለው የሚያመለክተው ሰዎች በለቅሶ ላይ በሚሆኑበት ጊዜ የሚመገቡትን ነው፣ ምክንያቱም በልቅሶ ላይ ሲሆኑ ስለሚረክሱ እና በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን ስለሚያጡ ነው፡፡ ይህ ማለት ያህዌ የህዝቡን መስዋዕት እንደ ረከሰ ይቆጥረዋል ደግሞም እነርሱንም አይቀበላቸውም፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል ህዝብ የሚመገቡት ምግብ ይኖራቸዋል፣ ነገር ግን ያህዌ ያንን በመስዋዕትነት አይቀበለውም
ንጹህ ያልሆነው ምግብ ወደ ስፍራዎች በራሱ መሄድ እንደሚችል ተደርጎ ተነግሯል፡፡ እወነታው ግን በእርግጥ፣ ሰዎች ይዘውት ሊሄዱ ያስፈልጋል፡፡ (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ነቢዩ ሆሴዕ እየተናገረ ነው
ሆሴዕ ይህንን ጥያቄ ያነሳው ህዝቡ ክብረ በዓሉን ስለረሳ፣ ጠላቶቻቸው ስላሸንፏቸው እና በምርኮ ስለወስዷቸው፤ በዓሉን ማክበር አለመቻላቸውን ማጉላት ስለፈለገ ነው፡፡ "ያህዌ ለእናንተ የወሰነውን ክብረ በዓል ማክበር አትችሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለቱም አገላለጾች አንድ ትርጉም አላቸው (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው አሁንም የሚገልጸው የእስራኤልን ህዝብ ነው፡፡ ይህንን በሁለተኛ መደብ በመግለጽ መቀጠል ይችላሉ፡፡ "አንተ ብታመልጥ" በሚል፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ግብፅ እና ሜምፎስ በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ "የግብፅ ሰራዊት ይማርካችኋል፡፡ እናንተ በዚያ ትሞታላችሁ፣ በሜምፎስ ከተማ የሚኖሩ ሰዎች ይቀብሯችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ቁጥቋጦ እስራኤላውያን ብራቸውን ባከማቹበት ስፍራ ይበቅላል የተባለው ቁጥቋጦ እንደ ሰብአዊ ጠላት ሆኖ ውድ ሃብታቸውን ለራሳቸው እንደወሰዱ የተገለጸበት ነው፡፡ "እሾሃማ ቁጥቋጦ የብር ሃብቶቻቸውን ባከማቹበት ስፍራ ይበቅላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እሾሃማ ቁጥቋጦ" እና "እሾህ" የሚለው ተመሳሳይ ነገርን ይገልጻል፡፡ እሾሃማ ቁጥቋጦ እና እሾህ ማደጉ የሚወክለው ሰው የማይኖርበትን ምድር እና በረሃማነትን ነው፡፡ (ጥንድ ትረጉም እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ድንኳኖች" የሚለው የሚወክለው የእስራኤላውያንን ቤቶች ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ነቢዩ ሆሴዕ እየተናገረ ነው
ሆሴዕ እነዚህን ሁለት ተመሳሳይ ነገሮች የሚናገረው ያህዌ የእስራኤልን ህዝብ ለክፉ ተግባሮቻቸው በቶሎ እንደሚቀጣ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን መልከቱ)
እነዚህ ሀረጋት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ አማራጭ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሰዎች ነቢዩን እንደ እብድ ሰው ይቆጥሩታል ወይም 2) ነቢያት ህዝቡ ከሚሰራው ኃጢአት የተነሳ እንደ አብድ ሆንነዋል፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ነቢይ" እና "መንፈሳዊ ሰው" የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ከእግዚአብሔር መልዕክት ተቀብያለሁ የሚልን አንድ ሰው ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች ሃሰተኛ ነቢያት መሆናቸው ተመላክቷል፤ እነርሱ ራሳቸው ብቻ ከእግዚአብሔር መልዕክት ተቀብያለሁ ሲሉ ያስባሉ፡፡ (ጥንድ ትረጉም እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ታላቅ ኃጢአት" እና "ታላቅ ጠላትነት" የሚሉት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉምን ይጋራሉ፡፡ የህዝቡ ኃጢአተኛነት ራሱን የሚገልጸው በያህዌ እና በነቢያቱ ላይ ባላቸው ጠላትነት ነው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ነቢዩ ሆሴዕ እየተናገረ ነው
"ዘበኛ" ከከተማ ውጭ ሆኖ አደጋ መምጣት አለመምጣቱን ይጠብቃል፡፡ ነቢዩ ህዝቡ ኃጢአት ሲሰራ እና አምላኩ ህዝቡን ሊቀጣ ባለበት ጊዜ ለከተማይቱ እንደ ዘበኛ ሆኖ ያስጠነቅቃል፡፡ "ነቢዩ በኤፍሬም ላይ ለእግዚአብሔር እንደ ዘበኛ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አንዳንድ ትረጉሞች ይህንን ክፍል "ነቢዩ ከአምላኬ ጋር በኤፍሬም ላይ ዘበኛ ነው" ብለው ይተረጉሙታል፡፡
ይህ የሚያመለክተው በአጠቃላይ እግዚአብሔር ለሾማቸው ነቢያት ሁሉ ነው፡፡ "ነቢያት ናቸው" ወይም "እውነተኛ ነቢያት ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የጋር/የወል ስማዊ ሀረግ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ኤፍሬም" የሚለው የሚወክለው መላውን የእስራኤል ህዝብ ነው፡፡ (ስኔክቲኪ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
የ "ወፍ ወጥመድ" ወፍን ለመያዝ የሚያገለግል ማጥመጃ ነው፡፡ ይህ ማለት የእስራኤል ህዝብ የእግዚአብሔርን ነቢይ ለማስቆም የሚችሉትን ሁሉ ያደርጋሉ፡፡ "ህዝቡ በሚሄድበት ሁሉ ለእርሱ ወጥመድን ያስቀምጣሉ" ወይም "ህዝቡ እረሱን ለመጉዳት የሚችሉትን ሁሉ ያደርጋሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የእስራኤል ህዝብ ኃጢአት በማድረግ ከዘመናት አስቀድሞ በጊብዓ ዘመን ያደርጉት እንደነበረው እጅግ ረክሰዋል" ይህ ምናልባት በመሳፍንት ምዕራፍ 19 እስከ ምዕራፍ 21 በሚገኘው ታሪክ ውስጥ በብንያም ነገድ ከተፈጸመው አሰቃቂ ድርጊት ጋር የሚነጻር ነው፡፡
ያህዌ እየተናገረ ነው
ይህ የሚያመለክተው ያህዌ ከእስራኤል ህዝብ ጋር እነርሱን የራሱ ልዩ ህዝብ አድርጎ ለይቶ በመጀመሪያ ግንኙነት መጀመሩን ነው፡፡
እነዚህ ሁለቱም ሃሳቦች የሚያጎሉት አንድን ሰው ደስ የሚያሰኙትን ሁኔታዎች ነው፡፡ ይህ ማለት ከእስራኤል ህዝብ ጋር ግንኙነት ሲጀመር ያህዌ እጅግ ደስተኛ ነበር፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በሞዓብ ምድር የሚገኝ የበዓል ሃሰተኛ አማልዕክት ይመለኩበት የነበረበት ተራራ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
የኤፍሬም ወገን፣ ወይም የእስራኤል ሰሜናዊ መንግሥት በሌላው መንግት ዘንድ ክብር ያሰጣቸው የነበረውን ማናቸውንም ነገር ያጣሉ፡፡ ወፍ በሮ እንደሚጠፋ ክብራቸው በፍጥነት ይጠፋ፡፡ "ክብራቸው ወፍ በሮ እንደሚጠፋ ከእነርሱ ይጠፋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሰሜኑን መንግሥት መርዳት ሲያቆም፣ የሚሆነው በአካል ከእነርሱ እንደ ተለያቸው ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ነቢዩ ሆሴዕ እየተናገረ ነው
ይህ ህዝቡ በለምለም መስክ እንደ ተተከለ ዛፍ በመልካም ስፍራ እንደሆነ ይናገራል፡፡ "የእስራኤል ህዝብ በአንድ ወቅት እንደ ጢሮስ ከተማ፣ ደግሞም በለመለመ ምስክ እንደ ተተከለ ዛፍ ውብ እና አስደሳች ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ኤፍሬም" የሚለው የሚወክለው መላውን የእስራኤል ህዝብ ነው፡፡ እነዚህ ስፍራዎች በውስጣቸው የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታሉ፡፡ (ስኔክቲኪ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
"ልጆች" የሚለው ቃል የአገሪቱን ሰዎች ያመለክታል፡፡ "ነገር ግን የእስራኤል ሰዎች ልጆቻቸውን አሳልፈው ይሰጣሉ፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚውን ይመልከቱ)
ሆሴዕ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው ያህዌ ለእስራኤል ህዝብ የሚገባቸውን እንዲያደርግባቸው በጉልህ ማሳየት ስለፈለገ ነው፡፡ " ያህዌ ሆይ፣ እኔ የምጠይቀው ይህንን ነው፤ እንድታደርግባቸው፣ እባክህን ስጣቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ)
"የማይሸከም" ማህጸን ማለት ጽንሱ እንዲጨነግፍ እና የተረገዘው እንዲሞት ማለት ነው፡፡ ሆሴዕ የአገሪቱ ሴቶች ሁሉ እንደዚያ እንዲሆኑ እየጠየቀ ነው፡፡
ያህዌ እየተናገረ ነው
ያህዌ እስራኤልን ከምድሩ፣ ማለትም ከከነዓን ምድር እንደሚያስወጣቸው እየተናገረ ነው፡፡ እዚህ ስፍራ "ቤቴ" የሚለው የሚወክለው ከነዓንን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚውን ይመልከቱ)
ንጉሡን የሚያገለግሉ ወንዶች
ያህዌ በቁጥር 16 ላይ እየተናገረ ነው፡፡ ሆሴዕ በቁጥር 17 መናገር ይጀምራል፡፡
ያህዌ የእስራኤልን ህዝብ ፍሬ እንደማያፈራ እና ለመቆረጥ እንደተዘጋጀ የታመመ ዛፍ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ ህዝቡ ደካማ እንደሆነ፣ ጠላቶቻቸው በቶሎ እንደሚመጡና እንደሚያሸንፏቸውም የሚናገር ሃሳብ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሆሴዕ ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው፡፡
እስራኤል የተገለጸችው በጣም ፍሬያማ እንደሆነ የወይን ተክል ነው፡፡ ህዝቡ ለጊዜው በለጽጎና ጠንክሮ ነበር፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ወይን ከተለመደው ይበልጥ ያፈራል ፍሬው በመመረለት መጠን… ምድሩ ብዙ ሲያፈራ እነዚህ ሁለቱም አገላለጾች፤ ህዝቡ ሲበለጽግ፣ እየጠነከረ እና ሃብት እያገኘ ሲመጣ የሚል ተመሳሳይ ትርጉም ይሰጣሉ፡፡
"ልባቸው" የሚለው የሚገለጸው መላው ማንነታቸውን፣ በስሜታቸው እና ፍላጎታቸው ላይ ትኩረት በማድረግ ነው፡፡ "እነርሱ አታላዮች ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲኪ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ኃጢአት" የሚለው ከዚህ ጋር ለተያያዘ የሚደርስ ቅታትን የሚያመለክት ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ ይህ ቅጣት የተገለጸው ለመሸከም ከባድ እንደሆነ ክብደት ነው፡፡ "አሁን ያህዌ በኃጢአታቸው ምክንያት የሚቀጣቸው ጊዜ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ሆሴዕ ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው፡፡
ህዝቡ ንጉሦቻቸው ሊረዷቸው እንዳልቻሉ ይናገራሉ፡፡ "ምንም እንኳን አሁን ንጉሥ ቢኖረንም፣ እኛን ሊረዳን አልቻለም " በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ባዶ /የማይጠቅሙ ቃላት" የሚለው የሚያመለክተው ሃሰትን ነው፡፡ "ሃሰት ይናገራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚያ ሰዎች በህጎቻቸው እና በህጋዊ ውሳኔዎቻቸው ፍርድ ብለው የሚጠሩት የተገለጸው ፈጥኖ እንደሚያደነቁል/እንደሚበቅል ተክል ነው፡፡ "ስለዚህ ውሳኔዎቻቸው ፍትሃዊ አይደሉም፣ ይልቁንም ጎጂዎች ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የእነርሱ ሃሰት እና ፍትህ አልባነት በህዝባቸው መሃል ተስፋፍቶ እንደ መርዛማ ተክሎች ሁሉንም ሰው ጎዳው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሆሴዕ ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው፡፡
ይህ ከተማ በእስራኤል ሰሜናዊ ግዛት እና በደቡባዊ ግዛት በቢንያም ነገድ ድንበር መሃል የሚገኝ ነበር፡፡ ይህንን በሆሴዕ 4፡15 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አሦራውያን እነርሱን በምርኮ ይወስዷቸዋል" (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ደግሞም የእስራኤል ህዝብ በጣም ያፍራል፤ ምክንያቱም ጣኦታትን አምልኳልና " በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ብዙ ቅጂዎች በዚህ ክፍል የሚገኘውን የዕብራይስጡን ቃል "ምክር፣" "እቅድ፣" ወይም "አስተሳሰብ" ብለው ተርጉመዋል
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አሦራውያን የሰማርያን ንጉሥ ይደመስሳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት የሰማርያ ንጉሥ የውሃ ማዕበል እንደሚያንገላታው ትንሽ ቁራጭ እንጨት አቅመቢስ ይሆናል ማለት ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አሦራውያን የእስራኤል ህዝብ ኃጢአት ያደርግባቸው የነበሩ ከፍተኛ ስፍራዎችን ይደመስሳሉ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በእርግጥ ሰዎች ማሰብ ከማይችሉ ወይም ከማይሰሟቸው ነገሮች ጋር አይነጋገሩም፡፡ ተርጓሚዎች ቋንቋቸው እንዲህ አይነቱን ንግግር የማይፈቅድላቸው ከሆነ ለዚህ ምንባብ የተለየ አቀራረብ ሊመርጡ ይችላሉ፡፡ "ሰዎቹ እንዲህ ይላሉ፣ ‘ተራሮች እንዲሸፍኑን እንፈልጋለን!' ደግሞም ‘ኮረብቶች በእኛ ላይ እንዲወድቁብን እንፈልጋለን!'" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አፖስተሮፊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
ይህ ምናልባት በመሳፍንት ምዕራፍ 19 እስከ ምዕራፍ 21 በሚገኘው ታሪክ ውስጥ በብንያም ነገድ ከተፈጸመው አሰቃቂ ድርጊት ጋር የሚነጻር ነው፡፡ ይህንን በሆሴዕ 9፡9 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
ይህ ክፍል ምናልባት በጊዜው የነበሩ ሰዎች አባቶቻቸው በጊብዓ ያደርጉት የበረውን በተመሳሳይ መንገድ ማድረግ ቀጥለው ሊሆን ይችላል፡፡ "እናንተም ልክ እነርሱ ያደርጉት እንደነበረው ታስባላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ጥያቄውን የተጠቀመበት በጊብዓ ኃጢአተኞች በራሳቸው በእርግጥ ጦርነቱን መወጣት እንዳለባቸው በአጽንኦት ለመናገር ነው፡፡ ደግሞም ይህ ሲገለጽ ሰዎቹ ጦርነትን መወጣት ያለባቸው ጠላቶቻቸው ሲመጡባቸው ጦርነት ሰው ሆኖ እንሚይዛቸው ተደርጎ በማቅረብ ነው፡፡ "ጦርነት በእርግጥ በጊብዓ ኃጢአት ባደረጉ ላይ ይመጣባቸዋል" ወይም "ጠላቶች በእርግጥ በጊብዓ ኃጢአት የሰሩትን ያጠፋቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "የአባቶቻቸው ልጆች" የሚለው ፈሊጥ ነው፤ ትርጉሙ "የአባቶቻቸው ባህሪ ያላቸው" ማለት ነው፡፡ "ኃጢአት ያደረጉ" ወይም "ክፉ አድራጊዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን የኃጢአት ብዛት ነው፡፡ ኤፍሬም እንደ ተገራች መውቃት እንደምትወድ ጊደር ነው ጊደር ማበራየት ትወዳለች ምክንያቱም ቀንበር ሳይጫንባቸው በነጻነት በዙሪያ መዞር ይችላሉ፡፡ ያህዌ የእስራኤል ህዝብ ነጻ ሆኖ ያሻውን ደስተኛ ህይወት መኖር ይችላል እያለ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቀንበር" የሚያመለክተው መከራን እና ባርነትን ነው፡፡ ያህዌ ለእስራኤል ህዝብ ደግ ነበር፣ ህዝቡ ግን ለእርሱ ታማኝ አልበረም፡፡ ስለዚህም እርሱ ይቀጣቸዋል ደግሞም ለባርነት አሳልፎ ይሰጣቸዋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ይሁዳ" የሚያመለክተው የደቡቡን መንግሥት ህዝብ ነው፤ "ያዕቆብ" ደግሞ የሰሜኑን መንግሥት ህዝብ ያመለክታል፡፡ ይህ ማለት እግዚአብሔር በሁለቱም መንግሥታት ላይ አስጫቂ ጊዜን ያመጣል ማለት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
መሬትን ለማለስለስ እና ከታረሰ በኋላ ዘርን አፈር ለማልበስ የሚያገለግል መሳሪያ
ያህዌ እየተናገረ ነው
ጽድቅ እና የቃል ኪዳን ታማኝነት የተነገሩት እንደሚዘራ እና እንደሚታጨድ እህል ነው፡፡ ረቂቅ ስም የሆኑት "ጽድቅ" እና "ታማኝነት"፤ "ትክክል" እና "ታማኝ" ተብለው ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ "አሁን እረስ፣ ደግሞም ትክክል የሆነውን አድርግ፤ ይህ ሲሆን የታማኝነትን ፍቅር ፍሬ ማጨድ ትችላለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
መሬት "ሳይታረስ ሲቀር" በላዩ ለመዝራት ዝግጁ አልተረገም ማለት ነው፡፡ ያህዌ ህዝቡ ንስሃ እንዲገባ እፈልጋለሁ ማለቱ ነው፤ ስለዚህ ትክክል የሆነውን ማድረግ መጀመር ይችላሉ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኀጢአት እና ኢፍትሃዊነት የተገለጹት ሊዘራ እና ሊታጨድ የሚችል ሰብል እንደሆኑ ተደርጎ ነው (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የማታለል ውጤቱ የተገለጸው ሊበላ እንደሚችል ምግብ ነው፡፡ "አሁን አንዳችሁ ሌላችሁን ማታለላችሁ የሚያስከትለውን የመከራ ውጤት እየተቀበላችሁ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የሚመጣው ጦርነት የተነጻጸረው ከረጅም ጊዜ አስቀድሞ ከተደረገ ጦርነት ጋር ነው፡፡
ይህ በ740 ዓመተ ዓለም ግድም የቤትአርብኤልን ከተማ የደመሰሰ ንጉሥ ስም ነው፡፡ ሰራዊቱ ሴቶችን እና ልጆችን በጥቃቱ ወቅት ፈጅቷል፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የንፍታሌም ነገድ ከተማ አይነት ስያሜ ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤቴል" የሚለው የሚወክለው በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ ነቢዩ የቤቴልን ሰዎች በዚያ ሆነው እንደሚያደምጡት አድርጎ ይናገራል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እና አፖስትሮፊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ፣ ወላጅ ልጁን እንደሚንከባከብ፤ እስራኤልን ስለመንከባከብ ይናገርል
ያህዌ ስለ እስራኤል ሰዎች ወጣት ሰው እንደሆነች አድርጎ ይናገራል፡፡ ያህዌ ከአገሪቱ ጋር በመጀመሪያ ግንኙነት ሲጀምር የነበረውን ሁኔታ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ወንድ ልጅ" የሚለው የሚያመለክተው የእግዚአብሔር አብን ህዝብ ነው፡፡ "ልጄን ከግብጽ አወጣሁት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "የእኔ ህዝብ እንዲሆኑ አብዝቼ በጠራኋቸው መጠን፣ አብዝተው ተቃወሙኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል እንዴት እንደሚጠነቀቅ እየተናገረ ነው
ያህዌ እስራኤልን መራመድ እንደሚማር ትንሽ ልጅ ይገልጻታል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ ቀደም ሲል በቀረበው ዘይቤያዊ አነጋገር ላይ የሚቀጥል ነው፡፡ "ለእነርሱ ጥንቃቄ አደረግሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ያህዌ ህዝቡን ሰው ሊረዳው እና ሊገነዘበው በሚችለው መንገድ ወደዳቸው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ)
ያህዌ የእስራኤልን ህዝብ የሚገልጸው እርሱ ከስራው እንዳሳረፈው ከባድ የስራ ጫና እንዳለበት እንስሳ ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ እስራኤል እንደ ትንሽ ልጅ የቀረበበትን ዘይቤ የሚቀጠል ነው፡፡ ያህዌ ለአካላዊ ፍላጎቶቻቸው የሚያስፈልገውን ሁሉ ይሰታቸዋ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ያህዌ ስለእስራኤል እየተናገረ ነው
ይህ ጥያቄ እስራኤል ዳግም አንድ ጊዜ በግብጽ በነበሩበት ጊዜ እንደነበሩት ባሪያዎች ይሆናሉ ማለትን ያመለክታል፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል ህዝብ ለያህዌ ታማኝ መሆንን ስላልወደዱ የአሦር ምርኮኛ ይሆናሉ፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው የሚወክለው የእስራኤልን ከተሞች የሚደምሱ ጠላቶቻቸውን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለው ይመልከቱ)
በሮች የከተማዋ ነዋሪዎች ከጠላቶቻቸው በደህንነት እንዲጠበቁ ያደርጋል፣ መወርወሪያዎቹ ደግሞ በሮቹ እንዲቆለፉ ያስችላሉ፡፡ መወርወሪያዎቹን መደምስ ማለት የህዝቡን ደህንነት ማጣት ማለት ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለው ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ እግዚአብሔር በሶስተኛ መደብ ስለ ራሱ እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በአንደኛ መደብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እጅግ ከፍ ወዳልኩት ወደ እኔ ቢጠሩም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ)
ያህዌ እስራኤልን እንዲረዳት አይፈቅድም፤ ምክንያቱም እነርሱ ከእርሱ ፊታቸውን አዙረዋል፡፡
ያህዌ ስለእስራኤል እየተናገረ ነው
ያህዌ ህዝቡን እጅግ ስለሚወድ ሙሉ ለሙሉ አያጠፋውም፡፡ ይህ ከጥያቄ መልክ ወጥቶ በዐረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ኤፍሬም ሆይ፣ እኔ አልተውህም፡፡ እስራኤል ሆይ፣ እኔ አልጥልሽም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
ያህዌ ህዝቡን እጅግ ስለሚወድ ሙሉ ለሙሉ አያጠፋውም፡፡ ይህ ከጥያቄ መልክ ወጥቶ በዐረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "በአዳማ ላይ እንዳደረግኩት በአንተ ላይ ማድረግ አልገልግም ወይም በሶዶም ላይና በሲባዩ ከተሞች ላይ እንዳደረግኩት አላደርግብህም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን መልከቱ)
እግዚአብሔር በፍጥነት ለመበቀል እንደሚወስኑት እንደ ሰዎች አይደለም
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚለው የሚወክለው የእግዚአብሔርን ፈቃድ እና ውሳኔ ነው (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለው ይመልከቱ)
"ቁጣ" የሚለው ረቂቅ ስም "ቁጡ" በሚለው ገላጭ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ወደ እናንተ መጥቼ በእናንተ ቁጡ አልሆንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡን መቼ እንደሚያድስ እየተናገረ ነው
ያህዌን ማምለክ እና ማክበር እርሱን መከተል ሆኖ ቀርቧል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡን ወደ ምድሩ መመለስን የሚቻል ነገር አድረጎታል፤ ይህም እርሱ ህዝቡን እየጠራ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ወፍ ወደ ጎጆዋ እንደምትመለስ ወደ አገራቸው በፍጥነት ይመለሳሉ፡፡ "መንቀጥቀጥ" ምናልባት የወፍ ክንፎች መርገብገብን ያመለክታል፡፡ እንደዚሁም ምናልባት የሰዎችን የትህትና ስሜት እና ለእግዚአብሔር ያላቸውን አምልኮ ያመለክታል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ያህዌ ያወጀው/የተናገረው" ወይም "ያህዌ በታላቅነቱ የተናገረው" ይህንን በሆሴዕ 2፡13 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
ያህዌ ስለ እስራኤል እና ስለ ይሁዳ እየተናገረ ነው
የሃሰት እና የማታለል ድርጊቶች የተነገሩት የሰሜን መንግሥት ሰዎች ያህዌን እንደ ከበቡበት ቁሳዊ ነገሮች እንደሆኑ ተደርጎ ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ፍራ "ይሁዳ" የሚለው የሚያመለክተው በዚያ የሚኖሩ ህዝቦችን ነው፡፡ ይህ ከእርሱ ጋር "አብሮ መሄድ" በሚል ለእግዚአብሔር ታማኝ መሆንን ይገልጻል፡፡ ሆኖም፣ ብዙ ቅጂዎች ለዚህ አስቸጋሪ ምንባብ የተለያየ ትርጉም አላቸው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትንው ይመልከቱ)
ነቢዩ ሆሴዕ እየተናገረ ነው
እዚህ ስፍራ "ኤፍሬም" የሚለው የሚወከወለው መላውን የእስራኤል ህዝብ ነው፡፡ እንደዚሁም "ነፋስ" የሚለው የሚወከወለው ጥቅም የሌለውን ነገር ወይም ጊዜያዊ የሆነን ነገር ነው፡፡ የእስራኤል ህዝብ የሚያደርገው የማይጠቅመው ነገር የተገለጸው ነፋስ እንደሚበሉ ተደርጎ ነው፡፡ (ስኔክቲኪ/ ዘይቤያዊ አነጋጋር- የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ፤ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
የምስራቅ ነፋሳት በጣም ሞቃት እና ምድርን የሚያጠፉ ነበሩ፡፡ ራሳቸውን የሚያጠፋ ነገሮችን የሚሰሩት ሰዎች የተገለጹት የምስራቅን ነፋስ እየተከተሉ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
የእስራኤል ሰዎች ለግብጽ ንጉሥ፣ ይረዳቸው ዘንድ ለማግባባት የእጅ መንሻ አድርገው የወይራ ዘይት ይልካሉ
ያህዌ የይሁዳ ሰዎች እርሱን መበደላቸውን እና ቃል ኪዳኑን ማፍረሳቸውን በፍርድ ቤት እየከሰሳቸው እንደሆነ አድርጎ ይናገራቸዋል፡፡ ተመሳሳዩን ሀረግ በሆሴዕ 4፡1 እንዴት እንደ ተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ይሁዳ" እና "ያዕቆብ" ሁለቱም የይሁዳን ህዝብ ይወክላሉ፡፡ "በይሁዳ ሰዎች ላይ… ለድርጊታቸው እቀጣቸዋለሁ.. ለስራቸውም እከፍላቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በህግ አደባባይ አንድ ሰው በሌላ ሰው ላይ የሚያቀርበው ክርክር ነው፡፡ ይህንን በሆሴዕ 2፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
ነቢዩ ሆሴዕ የእስራኤላዊያን አባት ስለሆነው ስለ ያዕቆብ እየተናገረ ነው
ያዕቆብ የወንድሙን የብኩርና ስፍራ ለመውሰድ ፈለገ፣ ስለዚህም ወንድሙ በኩር እንዳይሆን ለማድረግ ሞከረ፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ያዕቆብ ይባርከው ዘንድ ከመልአክ ጋር ታገለ፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ነቢዩ ሆሴዕ እየተናገረ ነው
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ እዚህ ስፈራ "ስም" የሚለው የሚወክለው የእግዚአብሔርን ባህሪይ ነው፡፡ "ስሙ ወደ እርሱ የምንጸልይበት ነው" ወይም "ስሙ እርሱን የምናመልክበት ነው" (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የእግዚአብሔርን ህግ መጠበቅን እና ትክክል የሆነውን ማድረግን ያመለክታል
ነቢዩ ሆሴዕ ስለ እስራኤል እየተናገረ ነው
ነጋዴዎች የሚገዙተን ወይም የሚሸጡትን ምርት በትክክል የማይለካ ሚዛንን ይጠቀማሉ፡፡
ነጋዴዎቹ ደንበኞቻቸውን በመዋሸትና መውሰድ ከሚገባቸው ባላይ ገንዘብ በመውሰድ ያታልላሉ
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ የኤፍሬም ሰዎች ራሳቸውን ባለጸጋ አድርገው ይቆጥራሉ የሚል ትርጉም አለው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በንግድ ሃብታም መሆን የሚለው ሃብት ማግኘት ተብሎ ተገልጽዋል፡፡ "ብዙ ገንዘብ አፍርቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ የኤፍሬም ሰዎች ራሳቸውን ንጹህ አድርገው ይቆጥራሉ የሚል ትርጉም አለው፡፡ አንድ ሰው ሃጢአት አደረገ የሚለውን ማወቅ የተገለጸው በዚያ ሰው ውስጥ ሃጢአት ማግኘት በሚል ነው፡፡ " አንዳች ኀጢአት አድርገሃል ብለው ሊናገሩኝ አይችሉም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ለእስራኤል ህዝብ እየተናገረ ነው
አማራጭ ትርጉሞች የሚሆኑት 1) "አባቶቻችሁን ከግበጽ ምድር ያወጣሁት፣ እኔ ያህዌ አምላካችሁ ነኝ" ወይም 2) "በግብጽ ምድር ከነበራችሁበት ጊዜ አንስቶ አምላካችሁ እኔ እግዚአብሔር ነበርኩ" ወይም 3) "በግብጽ ምድር በነበራችሁበት ወቅት እኔ አምላካችሁ ሆንኩ"
አማራጭ ትርጉሞች የሚሆኑት 1) ያህዌ የእስራኤልን ህዝብ ከቤታቸው በሃይል ለማስወጣትና በድንኳኖች እንዲኖሩ ለማድረግ አስፈራራቸው፡፡ ስለዚህ፣ እዚህ ላይ "በድንኳኖች ውስጥ መኖር" የሚለው የሚወክለው በስደት መውጣትን ነው፣ ወይም 2) ይህ ከስደታቸው በኋላ ዳግም በድንኳኖች እንደሚኖሩ ቃል ኪዳን ነው፣ እናም ያህዌ እስራኤላውያን ከግብጽ በወጡ ጊዜ እንዳደረገው እነርሱን ይንከባከባል፡፡ ስለዚህ፣ እዚህ ላይ "በድንኳኖች ውስጥ መኖር" የሚለው የሚወክለው ያህዌ ሲንከባከባቸው ወደ መልካም ሁኔታ መመለሳቸውን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እጅ" የሚለው የሚገልጸው ድርጊት የሚፈጽምን ነው፡፡ "በነቢያት አማካይነት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲኪ/ ዘይቤያዊ አነጋጋር- የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ፡፡)
ነቢዩ ሆሴዕ እየተናገረ ነው
ሰዎች የሚያመልኩበት መሰዊያ ይፈራርስና የድንጋይ ክምር ይሆናል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ያዕቆብ" እና "እስራኤል" የሚሉት ሁለቱም ቃላት አንድን ሰው ያመለክታሉ፡፡ የያዕቆብ ስም ቆይቶ እስራኤል ተባለ፡፡
ነቢዩ ሆሴዕ እየተናገረ ነው
ያ ሰው፣ ሙሴ ነው
ሰዎቹ ያህዌ እጅግ እንዲቆጣ አደረጉ
እዚህ ስፍራ "ደም" የሚለው የሚያመለክተው ህዝቡ ሌሎችን በመግደል በራሱ ላይ ያመጣውን በደል ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ከራሱ ድርጊት የተነሳ ስቃይ እንዲደርስበት የማድረግ ሃሳብ የተገለጸው፤ እነዚያ ድርጊቶች ቁሳዊ ነገሮች ሆነው፣ በተወረወሩ ጊዜ ተመልው በወርዋሪው ላይ እንደሚወድቁ ተደርጎ ነው፡፡ "ከራሱ አሳፋሪ ድርጊቶች የተነሳ እንዲሰቃይ አደርገዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
ሆሴዕ "ኤፍሬም" የሚለውን ቃል የተጠቀመው፣ ምንም እንኳን ከአስሩ ነገዶች የአንዱ ስም የነበረ ቢሆንም፣ መላውን የሰሜን መንግሥት ለማመልከት ነው፡፡ ሆሴዕ እንደ አሁኑ ጊዜ ሳይሆን የሰሜኑ መንግሥት ጠንካራ እና የተከበረ ስለነበረበት ስለ ቆየ የጥንት ዘመን የሚናገር ይመስላል፡፡ (ስኔቲክ/ዘይቤያዊ አነጋገር- የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውም ይመልከቱ)
ህዝቡ ይንቀጠቀጥ እንደነበር ይታወቃል ምክንያቱም ኤፍሬምን ይፈሩት ነበር፡፡ ይህ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በህዝቡ መሃል መንቀጥቀጥ ነበር" ወይም "ሰዎች በፍርሃት ይንቀጠቀጡ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አላቀ" ማለት ራስን ጠቃሚ አድርጎ ማሳየት ማለት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የኤፍሬም ሰዎች በዓልን ምማለክ ሲጀምሩ፣ ደካሞች እየሆኑ ይመጣሉ፤ ጠላቶቻቸውም ያሸንፏቸዋል፡፡ እዚህ ስፍራ "ሞተ" የሚለው የሚያመለክተው አገሪቱ እየደከመች መምጣቷን ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው የሚያመለክተው የኤፍሬምን ምሳሌነት የተከተሉትን የኤፍሬምን ነገድ እና መላውን የእስረኤል አገር ነው
የጣኦት አምልኮ አንዱ ክፍል የተቀረጸውን የጥጃ ጣኦት ምስል መሳም ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ አገላለጾች እስራኤል ያህዌን ከማለክ ይልቅ ጣኦት ማምለኩን የሚቀጥል ከሆነ ጊዜያዊ እና በቶሎ የሚጠፋ መሆኑን ያሳያሉ፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ነፋስ ነድቶ የሚወስደው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ህዝቡን በበረሃ የሚንከራተት የበግ መንጋ እንደሆኑ አድርጎ እየተናገረ ነው፡፡ እነርሱን በዚያ ስፍራ የኔ ናቸው እንዳለ እየተናገረ ነው፡፡
ያህዌ ዕብራውያንን የራሱ ምርት ህዝብ እንደሆኑ እና እንደ ሚንከባከባቸው ይናገራል፡፡
በበጎች ተምሳሌት የሚነገረው አገላለጽ ቀጥሏል
ማን አለብኝነት ልብን ከፍ በማድረግ ተገልጽዋል፡፡ "ኮራህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
እነዚህ ሌሎችን እንስት የሚያጠቁና የሚገድሉ የዱር እንስሳት ናቸው፡፡ ያህዌ ህዝቡን በኀጢአታቸው ምክንያት እንደሚያጠፋቸው መናገሩን ቀጥሏል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"ታጠቃለች" የሚለው ቃል የተተወው በውስጠ ታዋቂነት የታወቀ ስለሆነ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ድብ ልጆቿን የወሰደባትን እንስሳ እንደምታጠቃ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኢሊፒሲስ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይበላቸዋል" የሚለው የተተወው በውስጠ ታዋቂነት የታወቀ ስለሆነ ነው፡፡ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንበሳ እንደሚበላቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኢሊፒሲስ የሚለውን ይመልከቱ)
አጠቃላይ መረጃ፡
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው የእስራኤልን ህዝብ ማንም ሊረዳው እንደማይችል ለማጉላት ነው፡፡ "ማንም ሊረዳህ የሚችል የለም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለው ይመልከቱ)
ያህዌ እነዚህን ጥያቄዎች የሚጠይቃቸው እስራኤላውያን በእርሱ ላይ ሲያምጹ ማንም ንጉሥ ወይም መሪ ሊያድናቸው እንደማይችል ሊነገራቸው ነው፡፡ ከጥፋት ሊያድናቸው የሚችለው ያህዌ ብቻ ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
እነዚህ ሁለት ሀረጋት ተመሳሳይ ናቸው፤ትረጉማቸውም በመሰረታዊነት አንድ አይነት ነገር ነው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ)
የሰሜኑ መንግት ሀጢአት እና በደል ለጉዳይ ሊጠበቅ እንደሚችል ቁሳዊ አካል እንደሆኑ ተደርጎ ቀርቧል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ያህዌ የእስራኤል ህዝብ ሊደርስበት ያለውን መከራ ልጅ ሲወለድ ሴት ያለባትን የምጥ ስቃይ ያህል እንደሆነ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
አሁን ያህዌ የእስራኤልን ህዝብ የሚገልጸው እናት እንደምትወልደው ህጻን ነው፡፡ ህጻኑ ብልህ አይደለም ምክንያቱም ለመወለድ አልፈለገም፡፡ ህዝቡ ንስሃ ሊገባ እና ያህዌን ሊታዘዝ አልፈለገም፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
ያህዌ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመባቸው ለእስራኤል ህዝብ ከመሞት እንደማያድናቸው ሊነግራቸው ነው፡፡ በእርግጥ ይቀጣቸዋል፡፡ "በእርግጥ ከሞትና ወደ ሲኦል ከመውረድ አላድናቸውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች የሆኑ ያህል፣ ያህዌ ለ"ሞት" እና "ሲኦል" እየተናገረ ነው፡፡ ያህዌ ጥያቄዎቹን የተጠቀመባቸው ሰዎቹን በቶሎ እንደሚያጠፋቸው ለመናገር ነው፡፡ "የእስራኤል ሰዎች እንዲሞቱ አሁን መቅሰፍትን አደርጋለሁ፡፡ አጠፋቸዋለሁ ደግሞም ወደ ሲኦል እልካቸዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሰውኛ፣ ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ርህራሄ እንዳለ እንዳያስቡ ርህራሄ እንደሚደበቅ ነገር ተደረጓ ተገልጽዋል፣ ስለዚህም ሊታይ አይችልም፡፡ ረቂቅ ስም የሆነው "ርህራሄ" ከገላጭ ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እኔ ለእነርሱ ርህራሄ የለኝም" ወይም "እኔ ለእነርሱ ርህሩህ አልሆንም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)
ነቢዩ ሆሴዕ እየተናገረ ነው
ይህ አገላለጽ በሰሜን መንግሥት ዙሪያ ለሚገኙ አገራት፣ በተለይ የደቡብ መንግሥት ለሆነው ለይሁዳ የቆመ ይመስላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ከምስራቅ የሚመጣ ነፋስ በጣም ሞቃት እና አጥፊ ነበር፡፡ እዚህ ስፍራ ያህዌ የእስራኤልን ሰዎች እንዲየጠፉ ከምስራቅ የሚልካቸውን ወታደሮች ያመለክታል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሆሴዕ እግዚአብሔር እንዴት የእስራኤልን ሰዎች እንደሚቀጣ መግለጹን ይቀጥላል፡፡ እዚህ ስፍራ ውሃ ህይወትን፣ ጥንካሬን እና ብርታትን ይወከወላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሁሉንም የህዝቦች ሃብት ያመለክታል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ነቢዩ ሆሴዕ እየተናገረ ነው
እዚህ ስፍራ "ሰማርያ" የሚለው በእግዚአብሔር ላይ በማመጽ ሀጢአተኛ የሆኑትን በከተማይቱ የሚኖሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ይወድቃሉ" የሚለው መሞትን ይወከወላል፡፡ (ዩፊምዝም/የማያስድትን ቃለ ሻል ባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ሰይፍ" የሚለው የሚወክለው በጦርነት ጊዜ ሰይፍ የሚይዙ የጠላት ወታደሮችን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሀረጋት በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ "ጠላት ትንንሽ ልጆቻቸውን ደፍጥጠው ይቆራርጣሉ፣ ነብሰ ጡር ሴቶችን በገሃድ ይደፍራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ነቢዩ ሆሴዕ እየተናገረ ነው
ሃጢአት መስራት እዚህ ስፍራ የተገለጸው መውደቅ እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት በንስሃ የመመለስ እና የውዳ ቃላት ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ "ኀጢአታችሁን ተናዘዙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው የሚናገረው የከንፈሩ ፍሬ ይባላል፡፡ ዘመናዊ ቅጆዎች ለዚህ አስቸጋሪ ምንባን የተለያዩ ትርጉሞች አሏቸው፡፡ "ቃሎቻችን እና የውዳሴ ዝማሬዎቻችን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪ በመነሳት ለአንድ ነገር ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ሆሴዕ እየተናገረ ነው
እዚህ ስፍራ ሰዎች ነገሮችን የሚሰሩ ሰዎችን ለማመላከት በ"እጆቻቸው" ተወክለዋል፡፡ "ለሰራናቸው ጣኦታት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲኪ/ ዘይቤያዊ አነጋጋር- የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ፡፡)
ይህ አገላለጽ ምናልባት ለመላውን አገር የሚወክል ይሆናል፡፡ ይህ የእግዚአብሔርን ታላቅ ርህራሄ ያመለክታል
እዚህ ስፍራ የእግዚአብሔር የርህራሄ ስራ አንድ ሰው በአከል አግኝቶት እንደ ሚለማመደው ነገር ተገልጽዋል፡፡ "ርህራሄ" የሚለው ረቂቅ ስም ከገላጭ ጋር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ርህራሄ ያለውን ማግኘት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው እኔ መሸሻቸውን እፈውሳለሁ/አስቀራሉ ህዝቡ ከእግዚአብሔር መሸሹን ማስቆም የተገለጸው እርሱ እንደሚፈውሳቸው ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የህዝቡ እግዚአብሔርን አለመታዘዝ የተገለጸው በአካል ከእርሱ ፊታቸውን እንዳዞሩ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እዚህ ስፍራ የተገለጸው ለተክሎች ተፈላጊውን እርጠበት እንደሚሰጥ ጤዛ ሲሆን፣ እስራኤል አንድ ሰው እንደሆነና እንደሚፈካ አበባ ሆኖ ቀርቧል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ዘይቤያዊ አነጋገር የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህም ስፍራ እንደ ተክል የቀረበው የእስራኤል ስዕል ቀጥሏል፣ በዚህ ጊዜ ግን እስራኤል ሊባኖስ እንደምትታወቅበት እንደ ረጅም የዝግባ ዛፍ ቀርቧል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ምንባቡ በተመሳሳይ ምስል ይቀጥላል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ እየተናገረ ነው
የእስራኤል ህዝብ ዳግም አንደገና በእግዚአብሔር ተጠብቆ ይኖራል፡፡ እስራኤል በጥላው ስር እንደምትኖር ተገልጽዋል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል አዲሱ ብልጽግናዋ በእርሻ/ግብርና ቃላት ተገልጽዋል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የሊባኖስ ወይን ታዋቂ እንደነበረ ሁሉ፣ እስራኤልም ታዋቂ ይሆናል፡፡ "በየስፍራው ያሉ ህዝቦች ስለ እስራኤል ያውቃሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የንባብ ክፍል የሚያጎላው ከዚህ ወዲያ የእስራኤል ህዝብ ጣኦት አምላኪነቱን እንደማይቀጥል ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ዝግባ አመቱን በሙሉ ቅጠሉ አረንጓዴ የሆነ ዛፍ ነው፡፡ ይህ የሚወክለው የያህዌ ለእስራኤል ያለውን በረከት ነው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ፍሬ" የሚወክለው ከያህዌ የሚመጣውን ማናቸውንም መልካም ነገር ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ነቢዩ ሆሴዕ እየተናገረ ነው
ነቢዩ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመባቸው ብልህ ህዝብ ይረዳል ደግሞም የተነገረውን ይሰማል ለማለት ነው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
የያህዌ ትዕዛዛት የተገለጹት እንደሚሄዱባቸው መንገዶች ተደርገው ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግ/ር በሥነ-ግጥም በኢዮኤል በኩል ለእስራኤል ይናገራል
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር እግዚአብሔርለኢዮኤል የሰጠዉን መልዕክት ለማወጅ ነዉ፡፡ ተርጓሚ " እግዚአብሔር (ያህዌ) ለኢዮኤል የሰጠዉ መልዕክት " ወይም "እግዚአብሔር ለኢዮኤል የተናገረዉ መልዕክት " (ፈሊጣዊ ተመልከት)
ይህ ስም በብሉይ ኪዳን እግዚአብሔር እራሱን ለህዝቡ የገለጠበት ነዉ፡፡ (በትርጉም ገፅ ላይ ያህዌ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት)
የኢዮኤል አባት (የስም ትርጉም ተመልከት)
ኢዮኤል ማለት ያለበትን እንዳያዳምጥ ሽማግሌዎችን እያዘጋጀ ነዉ፡፡ ይህ በዚህ መልኩ ሊተረጎም ይችላል ተርጓሚ "እንደዚህ አይነት ነበር ፈፅሞ በእናንተም በአባቶቻችሁ ላይ ሆኖ አያዉቅም (የግነት ጥያቄን ተመልከት)
የጎደሉትን ቃላት መሙላት ይኖርብህ ይሆናል፡፡ ተርጓሚ "ልጆቻችዉ ከእነርሱ በኋላ ላሉት ትዉልድ ይንገሩ "
ብዛት ያለዉ የነፍሳት ቁጥር (ቡድን) በአንድ ላይ የሚበር በሰፊ ማሳ ላይ ያለን እህል የሚበላና እንደ ፌንጣ የሆነ ብዛት ያለዉ የነፍሳት ቡድን፡፡
በቅድመ ተከተል እነዚህ መብረር የሚችል ትልቅ አንበጣ፣በጣም ትልቅና መብረር የሚችል አንበጣ፣ ክንፍ ያለዉ አንበጣ ነገር ግን በጣም ትንሽ እና ገና የተወለደና ክንፍ የሌለዉ አንበጣ ናቸዉ፡፡ (የሚመችህ ስም ተጠቀም)
እግዚአብሔርስለ ሚመጣዉ የአንበጣ ሰራዊት (መንጋ) እስራኤልን ያስጠነቅቃል፡፡
ለ"ለቅሶና"ዋይታ" አንድ ቃል ብቻ መጠቀም ይቻላል፡፡ "እናንተ ወይን የምትወዱ ህዝብ ወይ መራራ ለቅሶን ማልቀስ አለባችሁ፡፡"
የአንበጣ መንጋ እን ወረራ ሠራዊት ነዉ፡፡ (ዘይቤ ተመልከት)
አንበጣዎች እንደ አሕዛብና እንደ አንደ ግለሰብ ናቸው፡፡ አሕዛብን ለመግለፅ "እሱ" ወይም ለአንበጣዎች ደግሞ "እነሱ" ወይም ለወራሪዎች እንደ አንድ ግለሰብ ብሎ መጠቀም ይቻላል፡፡
እነዚህ ሁለት መስመሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸዉ የአንበጣዎች ጥርስ እንደ አንበሳ ጥርስ የሳለ ሲሆን ጥርስ የሚያሳየዉ ምን ያህል ፈጣን እንደሆኑና (በማሳ) በምድር ያለን ሰብል እንዴት እንደሚበሉ ለማሳየት ነዉ፡፡
የያህዌ ምድር የወይንና የበለስ ምድር ነዉ፡፡
ባዶና ምንም ሕይወት የሌለበት ፡፡
ይህ ምድር (መሬት) በሰዉ ተመስላ ነዉ፡፡ እነዚህ ቃላት ለሚያዝኑ ህዝቦች እንደ ዘይቤያዊ ንግግር ወይም ከረሀቡ የተነሳ ግዑዝ ነገር እንኳን እዳዘነ ለማሳየት ነዉ፡፡ ተርጓሚ - አርሶ አደሮች አዘኑ (ያዝናሉ)፡፡ (ፈሊጣዊ ዘይቤ ተመልከት)
ይህ በገቢር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ - አንበጣዎቹ ሰብሉን ሁሉ አወደሙት
እንደስንዴያለየሳእህልሲሆንዳቦ( እንጀራ) ለመጋገርያገለግላል፡፡
የደረቀናየሞተ
የተለያዩአይነትፍራፍሬዎች
በቤተ - መቅደስውስጥየዘወትርቁርባን (መስዋዕት)
በኢሩሳሌምየሚገኝቤተ - መቅደስ
ጥፋትየሚለውረቂቅስምመጥፋትበሚለውግስሊተረጎምይችላል፡፡ ሁሉንየሚችለውአምላክምንእንደሚያጠፋበግልጽማስቀመጥይችላል፡፡ ተርጓሚ“በዚያንቀንሁሉንየሚችልአምላክጠላቶቹንያጠፋል” ( ረቂቅስምተመልከት)
እነዚህ ነገሮች ከመሆናቸው የተነሳጥፋትሁሉንከሚችልአምላክዘንድእንደሚወጣየታወቀነው፡፡ ይህበገቢርመልኩሊተረጎምይችላል ፡፡ ተርጓሚ“ሁሉንየሚችልአምላክየምግብአቅርቦታችንናየደስታችንእልልታችንከእግዚአብሔርቤትስላስቀረይህእውንመሆኑንእናውቃለን
“ከእኛ”- ይህ ቃልሁሉንም የእስራኤል ህዝብይወክላል፡፡
በጎደለው ቦታ መሙላት ትችላለህ፡፡ተርጓሚ - “ደስታና እልልታ ከእግኢአብሔር ቤት ቀርቷል”
በመሰረቱ ሁለቱ ቃላት ትርጉምአላቸው፡፡ በአንድላይምንምየሚያስደስትነገርእንደሌለለማሳየትነው፡፡
የብስባሽ
በህመምየተነሳበጣምመጮህ
መለስተኛ ጅረት
ኢዮኤልእስራኤልንየመጥራትናለሚመጣውጥፋትማዘጋጀትአስፈላጊነትአፅንኦትእየሰጠነው፡፡
ጨለማናጭጋግተመሳሳይትርጉምሲኖራቸው ፣ የጨለማውንብርታትለማሳየትናአፅንኦትለመስጠትነው፡፡ሁለቱምቃላትየጥፋትጊዜንወይምመለኮታዊፍርድንያመለክታሉ፡፡ ( ዘይቤአዊንግግርተመልከት)
በጣምወይምመለስተኛጨለማ
ይህሐረግትርጉምአንድሲሆንከመጀመሪያውሐረግጋርአንድአይነትሀሳብአለው፡፡ ልክእንደመጀመሪያሐረግ“ደመናና”እና“ድቅድቅጨለማ” - መለኮታዊፍርድንያመለክታል ( ይወክላል) ( ዘይቤአዊንግግርተመልከት)
ንጋትላይየፀሐይብርሃንበቀጥታስትወጣከላይከተራራውአናትጀምራእስከታችኛውየተራራውክፍልትወርዳለችብርቱሕዝብ ( ሰራዊት) በሰንሰለታማተራራከላይወደታችይወርዳል ( ሲወርድ) ተርጓሚ - ታላቅናብርቱሠራዊት ( ህዝብ) ከላይከተራራውወደመሬትይመጣል፡፡ ልክእንደንጋትፀሀይወደምድርይወርዳሉ( ንፅፅርተመልከት)
ታላቅናብርቱቃላትተመሳሳይትርጉምሲኖራቸውሕዝቡ( ሠራዊቱ) በጣምጠንካራይሆናሉብሎአፅንኦትለመስጠትነው፡፡ ህዝብ(ሠራዊት) የሚለውቃል
ከሁለቱአንዱንትርጉምሊወስድይችላል፡፡( ዘይቤአዊተመልከት)
እሳትበፊቱያገኘውንሁሉያጠፋል ፡፡ ብርቱሕዝብም ( ሠራዊትም) የሰዎችንምሆነየአንበጣዎችከፊትለፊቱያገኘውንሁሉያጠፋል፡፡ ( ዘይቤአዊተመልከት)
የእሳትነበልባልበደረቅምድርላይያገኘውንደረቅናየሚነድነገርባገኘጊዜከሚነደውደረቅናየሚነድነገርየተነሳነበልባልይኖራል፡፡(ዘይቤአዊንግግርተመልከት)
የኤደንገነትእንደሚያምርምድሩምያምራል፡፡
የአንበጣጭንቅላቱእንደትንሽፈረስጭንቅላትነው፡፡ ሕዝቡ ( ሠራዊቱ) ልክእንደፈረስፈጣንነው፡፡ (ንፅፅርተመልከት)
ትልቅ፣ ጠንካራናፈጣንባለአራትእግርእንስሳ
ፈረስየሚጋልብሠውፈጣንእንደሆነሁሉሠራዊትበፍጥነትይራመዳል( ንፅፅርተመልከት)
ፈረስበፍጥነትሲሄድይሮጣልወይምይዘላል
እነዚህድምጾችለኢዮኤልመጽሀፍአንባቢዎችአስፈሪሊሆኑይችላሉ፡፡ አንባቢእነዚህንድምጾችመረዳትካልቻለአጠቃላይሐረግተጠቅሞ“ሁሉንምሠውየሚያስፈራድምጽ” (ንፅፅርተመልከት)
የአንበጣመንጋልክእንደእውነተኛወታደር ( ሰልፈኛ) ነው፡፡ ( ንፅፅርተመልከት)
በከተማዙሪያያለቅጥር
ሰልፈኞችንይቋቋማሉከተማውንምይታደጋሉ
ኢዮኤልምድርናሰማይልክእንደሰውበፍርሃትእንደሚንቀጠቀጡአድርጎያወራል፡፡ ይህሠራዊት( ህዝቡ) በጣምአስፈሪእንደሆኑናግዑዝነገርእንኳንእንደሚፈራአግንኖመተርጎምወይምበምድሪቱላይየሚኖሩትንበምድርናበሰማይዘይቤአዊንግግርመግለጽ፡፡ ተርጓሚ - “በምድርናበሰማይያሉሁሉበጣምፈሩ” ( ግነትተመልከት)
ከአንበጣውመንጋየተነሳሠዎችፀሐይንጨረቃንወይምከዋክብትንማየትእንደሚሳናቸውተጋኖየቀረበንግግርነው፡፡ ( ግነትተመልከት)
“እግዚአብሄር ትዕዛዝ ለምስጠት ድምጹን ከፍ አድርጎ ይናገራል ፡፡”
በዚህ ሐረግ ውስጥ ሁለቱም አገላለፆች በመሰረቱ ተመሳሳይናቸው ፡፡ ተርጓሚ - “ በእጅጉ የሚያስፈራ”
“ይህ እንደ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ - የእግዚአብሔርን ፍርድ ሊቋቋም የሚችል ማንም ብርቱ የሆነ የለም፡፡”
“ልብ” የአንድን ሰው ሐሳብና ፍቅር ( ፍላጎት) መግለጫ ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ - “ከኃጢአታቸው ተመለሱና ፈጽሞ ለእኔ የተገዛችሁ ሁኑ” ( ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
“ልብ” የአንድን ሐሳብና ፍላጎት መግለጫ ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ ልብስን መቅደድ የአንድ ሰው የመዋረድና የንሰሃ ውጫዊ ድርጊት ነው፡፡ ተርጓሚ - “አስተሳሰብህን ለውጥ(ቀይር) ልብሳችሁን ብቻ አትቅደዱ ( ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)”
ተርጓሚ - “ሁልጊዜ ለቃሉ የታመነ” ወይም “ዘወትር ፍቅሩ የታመነ”
አቁሙ
ይህ እንደ ዐ.ነገር ሊተረጎመም ይችላል ፡፡ ተርጓሚ - “ ምናልባት እግዚአብሄር ከቁጣው ይመለስ ይሆናል”
“በረከትን አትርፍለት - ይሄውም የእህልና የመጠጥ ቁርባን” በረከቱ የተትረፈረፈ የእህልና ወይን ሲሆን ህዝቡም የእህልና የመጠጥ ቁርባንን ማቅረብ ይችላል፡፡
ሙሽራውና ሙሽራይቱ በቤተሰቦቻቸው ቤት ሀነው የሰርጋቸውን ሥነ- ሥረዓት ሚጠባበቁበት ክፍል ነው፡፡
“አህዛብ ርስትህን ዋጋ እንደሌለው አድርገው እንዲያዩት አትፍቀድ”
የእስራኤል ህዝብ የእግዚአብሔር ርስት እደሆነ የሚያይ ነው ፡፡ ተርጓሚ- “የአንተ የተለየ ህዝብ” ( ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
ይህ እንደ ዓረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ - “አህዛብ ፤ አምላካቸው አይረዳቸውም ለት የለባቸውም” ወይም “አህዛብ ፤የእስራኤል አምላክ ህዝቡን ተቶአል ማለት የለባቸውም”
“የእስራኤል ህዝብ”
“የእስራኤል ህዝብ”
“ሊናገር ስላለው ነገር አትኩሮት ስጥ (ስጡ)”
“የሚያስፈልጋችሁን ሁሉ ታገጋላቹ”
“የማይገባ ክብር ( ክብር ” (ክብር አለመስጠት))
"እነዚህ አቅጣጫዎች ከእስራኤል ህዝብ አረፋፋር ለማምከት ነዉ "
ይህ እግ/ር ታላቅ ነገር አድርጔል ወራር ሰራዊት ሌላኛዉ ፀሐፊዉ የሚናገረዉ ትርጉም ሊሆን ይችላል
ኢዮኤል ለህዝቡ ሲናገር ልክ ለምድር የሚናገር አስመስሎ ነዉ ተርጔሚ "እናንተ የምድር ህዝብ ፤አትፍሩ "
ኢዮኤል ከብቶች ስላላቸዉ ሲናገር ልክ ለእንስሳቱ ለራሳቸዉ እንደ ሚናገር አድርጎ ነዉ ተርጔሚእናንተ ከብቶች ያላቸሁ ፤አትፍሩ "
ማሰማሪያ በማሰማሪያ ቦታ ለሚበቅሉ እጽዋት ዘይቤአዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚ - ለምግብነት የሚውሉ እጽዋት በምድረ በዳው ማሰማሪያ ለምልመዋል ዝናብ አዝንቦላችኋልና “በመልካም ( በጥሩ ሁኔታ) እንድትኖሩ ዝናብን ያዝላችኋል”
ዝናብ ወቅት መጀመሪያው ዝናብና የዝናብ ወቅት የጭሻው ዝናብ
እግዚአብሔር ለእስራኤል ረዘም ያለ ንግግር ጀመረ
ትልልቅ የፈሳሽ ነገር ማጠራቀሚያ ዕቃ ኩብኩባና ተምች የበላባችሁን አመታት “ለአመታት የተንከባከባችሁትና የአንበጣ መንጋ በላባችሁን ” የአንበጣ መንጋ ….ትልቅ አንበጣ….በሊታው ( አጥፊ አንበጣ) በቅደም ተከተል መብረር የሚችለው ትልቅ አንበጣ፣ በቀላሉ መብረር የሚችል ትልቅ አንበጣ፣ ክንፍ ያለው ለመብረር ግን አነስተኛ አንበጣና ገና የተወለደና ክንፍ ሌለው አንበጣ፡፡ ለትርጉም አንዱን መጠቀም ይችላል፡፡
እግዚአብሔር ስለራሱና ያለውን በእርግጥ እንደሚያደርግ ይናገራል፡፡ ተርጓሚ- “…..ታላቅን ስላደረኩ ስሜም…”
“ከዚያም በኋላ የማደርገው ይህን ነው”
እግዚአብሔር ስለመንፈስ ውሃ አስስሎ ይናገራል፡፡ ተርጓሚ - መንፈሴን በልግስና ለሥጋ ለባሽ ሁሉ እሰጣለሁ፡፡ ( ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
እዚህ ጋር ሥጋ ለባሽ የሚወክለው ሰዎችን ነው፡፡ ተርጓሚ- ሁሉም ሰው ( ህዝብ)
“ደም” የሰዎች ሞት ተምሳሌት ነው፡፡ ተርጓሚ “ሞት፣ እሳትና የጢስም ጭጋግ” ( ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት) “ፀሐይ ከእንግዲህ ብርሃኑዋን አትሰጥም”
“ደም” የሚለው ቃል ወደ ቀይ ቀለም የሚለውን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ - “ጨረቃ እንደ ደም ቀይ ሆና ትወጣለች” (ዘይቤኣዊ ንግግርና ንፅፅ ተመልከት)
የሚሆነው ይህ ነው፡፡ ሁሉም
ስም የሚለው ቃል የአንድ አካል ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ ይህ በገቢር መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ እግዚአብሄር ስሙን የሚጠራ ሁሉ ይድናል ፡፡ ( ፈሊጣዊ ንግግር ተመልክት)
ይህ ጠአንድ ቦታ ስም ነው ፡፡ ተርጓሚ - “በጽዮን ተራራ ነእየሩሳሌም”
“ይገኛሉ” የሚለው ቃል ከበፊቱ ዐረፍተ ነገር መረዳት ይቻላል፡፡ እዚህ ጋር ሊደገም ይችላል፡፡ ተርጓሚ - “ከቅሪቶቹ መካከል እግዚአብሄር የጠራቸው ይኖራሉ፡፡”
በመከራ ለምሳሌ ጦርነትና ጥፋት መካከል የኖሩ (የተረፉ)
“አድምጥ ” ወይም “ትኩረት ስጥ”
በዚህ ወራት የሚለው ሀረግ በነዚያ ቀናት ከሚለው ሀረግ ጋር አንድ ሲሆን ይህንኑ ሀረግ ለማጠንከር ነው፡፡ ተርጓሚ “በነዚያ ወሳኝ ቀናት” ወይም “በዚያን ጊዜ”
“ምርኮኞችን ወደ ይሁዳ እና ኢየሩሳሌም በምልክበት ጊዜ”
ኢዮሳፈጥ ትርጉሙ እግዚአብሔር ይፈርዳል ማለት ሲሆን የይሁዳ ንጉስ አና ከኢዮኤል በፊት የኖረ ሰው ነው፡፡ በዚህ ስም የሚታወቅ ቦታ የለም፡፡ የሸለቆው ስምም ከዚህ ኢዮሣፍጥ ከሚባለው ስም የተነሳ ሲሆን በዚህ መልኩ ቢተረጎም መልካም ነው፡፡
እነዚህ ሀረጎች እንዴት እግዚአብሔር እስራኤልን እንደሚያይ እና የራሱ የሆነ ውድ ሕዝብ መሆኑን አጽንኦት ይሰጣል፡፡ ተርጓሚ - የእስራኤል ህዝብ ርስቴ (የእኔ ርስት)
የህ ከፈጸሙአቸው ድርጊቶች መካከል በእነዚህ ሁለት ልጆች ላይ ግን ምን እንዳፈፀሙባቸው አያመለክትም፡፡ ተርጓሚ ወንድ ልጅን ለጋለሞተኛ ሴት ልጅን በወይን ይጠጡ ዘንድ ለወጡአቸው፡፡
እግዚአብሔር የሚሠሙትን ህዝብ ሲያበረታ በሌላ ደግሞ አልሰማ ያሉትን የፍልስጥኤምን ህዝብ ደግሞ የገልጻል፡፡ የከተሞቹ ስሞች በከተማው ለሚኖሩ ህዝቦች (አህዘብ) ዘይቤአዊ ንግግር ናቸው፡፡ እነዚህ ቃላት እንደ አርፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተርጓሚ “ፍልስጥኤም በእኔ የመናደድ መብት የለህም፡፡”
“ትበቀሉኛላቹ;” እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ህዝቡ ምን እደረገ እነዳለ እንዲያስብ ነው፡፡ ተርጓሚ “እኔ መበቀል የምትችሉ መስላችኋል ነገር ግን አትችሉም”
"በራሳችሁ" የሚለዉ ቃል ግለሰብን ያመለክታል እግዚአብሄር እንድተመም የፈለጉትን ህመም እርሱ እንድታመም እግዚአብሄር ያደርጋል፡፡ ተርጔሚ "ለእኔ ያሰባችሁትን ብድራት ነእናንተ ላይ አደርጋለሁ"
"በቀል " ወይም "መልስ መክፈል"
"ትኩረት ስጥ" ወይም "አድምጥ"
የእስራኤል ህዝብ በባርነት ከነበሩበት ስፍራ ለቀዉ ወደ እስራኤል ምድር ይመለሳሉ፡፡
"የሚገባችሁን መልስ መስጠት
እጅ የሚለዉ ቃል እጅ ለተለማመሰዉ ሀይል (ጉልበት) ወይም ደግሞ ለሰዉ ዘይቤአዊ አገላለፅ ሊሆን ይችላል ፡፡ ተርጔሚ "ወንዶችና ሴቶች ልጃችሁን ሽጬ ይሁዳን የራሴ አደርጋለሁ፡፡"(ፈሊጣዊና ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት
የሳባ ምድር ህዝብ (የስም ትርጉም ተመልከት )
"ኃያላንን ለዉጊያ ማዘጋጀት
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሣሣይ ትርጉም አላቸዉ ሁለቱም የእርሻ መሣሪያዎችቻቸዉን ወደ ጦር መሣሪያ እንዲለዉጡ ያስተምራቸዋል፡፡
ዘርን ለመዝራት መሬት የሚታረስበት መሣሪያ
ቅርንጫፎችን (እህል)ለማጨድ የሚያገለግል
እነዚህ ቃላት በኢዮኤል 3፡9 ወስጥ ስለሚጀምረዉ ጦርነት የምፀት ጥሪ ነዉ፡፡ (ምፀት ተመልከት)
ይህ መሰብሰብ ለዉጊያዉ (ጦርነት) ነዉ፡፡ ይህ በግልፅ ሲቀወጥ ተርጔሚ"እራሳችሁን ለጦርነት (ዉጊያ) አሰባስቡ"
"አህዛብ" የሚለዉ ቃልና "በዙሪያ ባሉ አህዛብ " የሚለዉ ሐረግ ስለ አንድ ህዝብ ነዉ የሚናገረዉ፡፡ እነዚህም በይሁዳ ዙሪያ ያሉ ናቸው፡፡በኢየሩሳሌም ላይ በፈፀሙት ግፍ ምክኒያት በኢዪሳፍጥ ሸለቆ ይፈርድባቸውል፡፡
የኢዮሳፍጥ የስሙ ትርጓሜ እግዚአብሄር ይፈርዳል ማለት ሲሆን ይህ ሰው የየረሁዳ ንጉሥ የነበረና ከኢዮኤል በፊት የኖረ ነው፡፡ በዚህ ስም የሚታወቅ ቦታ የለም ሸለቆው ከኢህ ኢዪሳፍጥ ከሚባለው ሰው ስም የተነሳ መሠየሙን መተርጎም የተሻለ ነው፡፡ ( በኢዮኤል 3፡2 ላይ ትርጉም ተመልከት) ማጭድ ስደዱ
"ማንም በዚያ እስከማይኖር ድረስ ሁሉም ግብፅን ለቆ ይወጣል፡፡ " ሁሉም
ማንም ከዚህ በፊት እንዳልኖረበት ሁሉም ኤዶምን ለቆ ይወጣ፡፡
ግብፅና ኤዶም የአመፅን ነገር በይሁዳ ህዝብ ላይ ስላደረጉ
ይህ አረፍተ ነገር የሚገለፀዉ "ኤዶም" ና "ግብፅን" ነዉ፡፡ ንፁሐን ደም የሚለዉ ሐረግ እነሱ ስለገደሏዉ ሰዎችን የገለፁበት ዘይቤአዊ ንግግር ነዉ፡፡ ተርጔሚ - "የግብፅ ህዝብና የኤዶም ህዝብ የይሁዳ ንፁሐን ሰዎችን ስለገደሉ፡፡"
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጔሚ-" ሰዎች ለዘላለም በይሁዳ ይኖራሉ፡፡"
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ከትዉልድ ወደ ትዉልድ ሰዎች በእየሩሳሌም ለዘላለም ይኖራሉ፡፡
ደም የሞት ዘይቤአዊ ንግግር ነዉ፡፡ ተርጔሚ "እስካዛሬ ያልተቀጡ የእስራኤል ህዝብን የገዳሉ ጠለየችን እቀጣቸቀለሁ፡፡"
እግዚአብሔር በአሞፅ አማካይነት ቀኔያዊ በሆነ ቋንቋ ይናገራል፡፡(ቅኔያዊና ፓራሌሊዝም የሚለውን ይመልከቱ)
ተቁሔ በተሰኘ ሥፍራ ውስጥ በእረኝነት ሥራ ላይ ከተሰማሩ ሰዎች መካከል አንዱ የሆነው አሞፅ የእሥራኤልን ጉዳዮች በተመለከተ የተቀበለው ራእይ ነበረ፡፡( አክቲቭ ወይም ፓሲቭ የሚለውን ይመልከቱ)
“መልዕክቱ ይሄ ነው” በተቁሔ “ተቁሔ”የአንድ ከተማ ወይም መንደር ስም ነው፡
ይሄ በአድራጊ ግሥ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “እግዚአብሔር እነዚህን ነገሮች ሰጠው”(አድራጊ ግሥን ወይም ተካፋይ ያልሆነ የሚለውን ይመልከቱ)
“በ… ዘመን”የተሰኙት ቃላት ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን እያንዳንዱ ለንግሥናው በራሱ ፈቃድ ሥልጣኑን የሚቀቀበትን ሁኔታ የሚያመለክትነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ዖዝያን የይሁዳ ንጉሥ በነበረበት ወቅትና ኢዮርብዓም የእስራኤል ንጉሥ በነበረበት ወቅት ነው”( ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የታሰበው ቀድሞ የሰሙ ሰዎች ግዙፍ የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ በሚከሰትበት ወቅት ሊያወቁ ይችላሉ ተብሎ ነው፡፡(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና ውስጣዊ ወይም ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት አረፍተ ነገሮች ተመሣሣይ የሆኑ ትርጉሞች ነው ያላቸው፡፡እግዚአብሔር በአንድ አገር ላይ ፍርድን ለመፍረድ በሚዘጋጅበት ወቅት ከፍተኛ ጩኸት የሚያሠማ ስለመሆኑ ሁለቱም በጋራ አፅንኦትን ይሰጣሉ፡፡
ፀሐፊው የእግዚአብሔርን ድምፅ ከአንበሣ ማጓራት ጋር ወይም ከመብረቅ ድምፅ ጋር ያመሳስለዋል፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ሥም እግዚአብሔር በብሉይ ኪዳን ዘመን ለሕዝቡ የተገለፀው ሥም ነው፡ይንንነበዘአግባቡ ለመተርጎም አንዲቻላችሁ የትርጉም ቃላትን ገፅ ይመልከቱ፡፡
ይሄ ቅኔያዊ አነጋገር ነው፡፡ይሄ የተወሰኑ ኃጢአቶች ብቻ ናቸው የተፈፀሙት ለማለት ሣይሆን ወደ እግዚአብሔር ፍርድ እንዲያመራ ያደረገው የብዙ ኃጢአቶች ድምር መሆኑን ለማመልከት ነው፡፡
እዚህ ላይ “ደማስቆ”የሚወክለው በደማስቆ ከተማ ውስጥ ነዋሪ የሆኑትን ሰዎች ነው፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔርደማስቆ በገለዓድ ላይ የፈፀመችው ነገር እህልን በብረት መንኮራኩር ወይም በመሣሪያ ከማበራየት ጋር ያመሳስለዋል፡፡(ነው፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ) ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ገለዓድ የሚለው ቃል የገለዓድን ሕዝብ የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“ የገለዓድ ሕዝብ” (ነው፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የሚገናኙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ))
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ከሚባላ እሣት ጋር በሚመሳሰልበት መልኩ በአዛሄል ቤት ላይ ፍርድን የሚያመጣ ስለመሆኑ ይናገራል፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
“ቤት”የሚለው ቃልበቤት ውስጥ ስለሚኖሩ ቤተሰቦች የተነገረ አባባል ነው፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የሚገናኙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ) በዚህ አውድ መሠረት ይሄ የሚያመለክተው ደማስቆ በነበረበት ሥፍራ ላይ በአገሪቱ ላይ ገዢ የነበሩትን ትውልዶች ነው፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የሚገናኙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የእግዚአብሔር ፍርድ ቅጥርን ከሚበላ እሣት ጋር ተመሳስሎ ነው የተነገረው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገሩን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
እግዚአብሔር በደማስቆ ላይ የፍርድ መልዕክቱን መናገር ይቀጥላል፡፡
እዚህ ላይ “አስወግድ”ማለት ማጥፋት ወይም ማሳደድ ማለት ነው፡፡የልብስ ቁራጭ እንደሚቆረጥ ወይም አንድ ቅርንጫፍ ከዛፍ ላይ እንደሚቆረጥ ዓይነት ማለት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ሰውዬውን ማጥፋት”ወይም “ሰውዬውን ማሳደድ”(-ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የአንድ ቦታ ሥም ሲሆን ትርጉሙም “የክፋት ሸለቆ”ማለት ነው፡፡ለዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት ነገሮች ደግሞ 1/ይሄ በዚያ ግዛት ሥር የሚገኝ የአንድ ሥፍራ ስም ነው፡፡ወይም 2/ይሄ የደማስቆ ወይም የአካባቢው ግዛት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የክፋት ሸለቆ”
ይህ የዚያ ከተማ ወይም ግዛት ገዢ የሚለው ቃል ከዋናው ሃሣብ ጋር የሚገናኙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል ነውው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የ….. ገዢ”
ይሄ የአንድ ሥፍራ ስም ሲሆን ትርጉሙም “የደስታ ቤት” ማለት ነው፡፡ለዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት ነገሮች ደግሞ 1/ይሄ በዚያ ግዛት ሥር የሚገኝ የአንድ ሥፍራ ስም ነው፡፡ወይም 2/ይሄ የደማስቆ ወይም የአካባቢው ግዛት በሌላ ቃል ሲገለፅ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የደስታ ቤት”(ስሞችና ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውሉ ቃላት እንዴት ነው መተርጎም የሚኖርባቸው? የሚለውን ይመለከቱ፡፡)
ይሄ የሃራም ሕዝብ ከመጀመሪያ አንስቶ የነበሩበት የአንድ ግዛት ሥም ነው፡፡
ይሄ ቅኔያዊ አነጋገርነው፡የተወሰነ ቁጥር ያላቸው ኃጢአቶች ተፈፅመዋል ማለት ሣይሆን ብዙ ኃጢአቶች የእግዚአብሔር ፍርድ እንዲመጣ ምክኒያት መሆናቸውን ለማመለከት ነው፡፡እነዚህን ቃላት በአሞፅ 1፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ይመልከቱ፡፡
እዚህ ላይ “ጋዛ”የሚለው ቃል የሚወክለው የጋዛ ግዛትን ሕዝብ ነው፡፡ የአሞፅ ትርጉም “የጋዛ ሕዝብ”( (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ))
እግዚአብሔር እንደሚቀጣቸው አፅንዖት ለመስጠት ሁለት አሉታዊ ነገሮችን ይጠቀማል፡፡
“አሳልፈህ ስጣቸው” ወይም “ለሽያጭ አቅርባቸው”
እዚህ ላይ“ኤዶምያስ” የሚለው ቃል የኤዶምያስን አገር ሕዝብ የሚወክል ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የኤዶም ሕዝብ”(ሲኖኒምን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የእግዙአብሔር ፍርድ ቅጥርን ከሚበላ እሣት ጋር ተመሳስሎ የተነገረ ነው፡፡(ምሳሌያዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በጋዛ ላይ ሊያመጣ ያለውን የፍርድ መልዕክት መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ላይ “ቁረጠው”የሚለው ቃል ትርጉም አንድ ሰው የልብስ ቁራጭን እንደሚቆርጥ ወይም ደግሞ ቅርንጫፍን ከዛፍ ላይ እንደሚቆርጥ ማጥፋት ወይም ደግሞ ከሥፍራው ማሳደድ ማለት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ሰውየውን አጥፋው” ወይም“ሰውዬውን ከሥፍራው አሳድደው”(ምሣሌያዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
ይሄ የዚያ ከተማ ወይም ግዛት በሌላ ቃል ሲገለፅ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ገዢው”((ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ))
እዚህ ላይ“አቃሮን” የሚያመለክተው የአቃሮንን ከተማ ሰዎች ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የኤክሮን ሕዝብ” ((ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ))
ይሄ ቅኔያዊ አነጋገር ነው፡፡የተወሰነ ቁጥር ያላቸው ኃጢአቶች ተፈፅመዋል ማለት ሣይሆን ብዙ ኃጢአቶች የእግዚአብሔር ፍርድ እንዲመጣ ምክኒያት መሆናቸውን የሚያመለክት ነው፡፡ይሄ በአሞፅ 1፡3 ላይ እንዴት እንደሚተረጎም ይመልከቱ፡፡
እዚህ ላይ“ጢሮስ”የሚለው ቃል የሚመለክተው የጢሮስን ከተማ ሕዝብ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የጢሮስ ሕዝብ”(ሜቶኖሚን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ቅጣትን ተግባራዊ እንደሚያደርግ አፅንዖት ለመስጠት ሁለት አሉታዊ ነገሮችን ይጠቀማል፡፡ ይሄ በአሞፅ 1፡3 ላይ እንዴት እንደሚተረጎም ይመልከቱ፡፡(በተዘዋዋሪ መንገድ ሃሣብን መግለፅ የሚለውን ይመልከቱ)
“እንደ ወንድማቸው ለመቁጠር የገቡት ስምምነት”
እዚህ ላይ የእግዚአብሔር ፍርድ የሚነገረው ቅጥርን ከሚበላ እሣት ጋር ተመሳስሎ ነው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
ይሄ ቅኔያዊ አነጋገር ነው፡፡ የተወሰነ ቁጥር ያላቸው ኃጢአቶች ተፈፅመዋል ማለት ሣይሆን ብዙ ኃጢአቶች የእግዚአብሔር ፍርድ እንዲመጣ ምክኒያት መሆናቸውን የሚያመለክት ነው፡፡ይሄ በአሞፅ 1፡3 ላይ እንዴት እንደሚተረጎም ይመልከቱ፡፡
እዚህ ላይ“ኤዶምስ”የሚለው ቃል የኤዶምያስን አገር ሕዝብ የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የኤዶምያስ ሕዝብ ”( ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ቅጣትን ተግባራዊ የሚያደርግ እንደሆነ አፅንዖት ለመስጠት ሁለት አሉታዊ ነገሮችን ይጠቀማል፡፡ይሄ በአሞፅ 1፡3 ላይ እንዴት እንደሚተረጎም ይመልከቱ፡፡(በተዘዋዋሪ መንገድ ሃሣብን መግለፅ የሚለውን ይመልከቱ)
የኤዶምያስ ትውልድ ሲወርድ ሲዋርድ የመጣው የእሥራኤል ሕዝብ ዘር ከተመዘዘበት ከያዕቆብ ወንድም ከነበረው ከዔሳው እነው የሚል ግምት አለ፡፡እዚህ ላይ “ወንድሙ”የሚለው ቃል የሚወክለው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የእስራኤልን ሕዝብ አሳደደ” (ግምታዊ ዕውቀት፤ውስጣዊ ወይም ያልተገለፀ መረጃንና ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ ይመልከቱ)
“ርህራሄን አላሳያቸውም”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን የቁጣውን መቀጠል አፅንዖት ለመስጠት ይደጋገማሉ፡፡“ንዴት” እና “ቁጣ” የተሰኙት አሕፅሮተ ሥም “የንዴት” እና “የቁጣን” ቅፅል በመጠቀም ሊተረጎሙ ይችላሉ፡የአሞፅ ትርጉም“ ማቋረጫ በሌለው መልኩ ይበሳጭና ዘወትር ይቆጣ ነበር”(ተመሳሳይነትንና አሕፅሮተ ሥምን ይመልከቱ)
ይሄ የማይቋረጥ ቁጣውን ለመግለፅ በማጋነን መልክ የቀረበ ነው፡፡(ሆን ብሎ አጋኖ መናገርንና አጠቃላይነትን ይመልከቱ)
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ስሞች እንዴት ሊተረጎሙ እንደሚገባ ተመልከቱ፡፡
እዚህ ላይ የእግዚአብሔር ፍርድ አዳራሾችን በእሣት ከሚበላ እሣት ጋር በማመሰሰል ይናገራል፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
ይሄ ቅኔያዊ አነጋገር ነው፡፡የተወሰኑ ኃጢአቶች ተፈፅመዋል ማለቱ ሣይሆን ወደ እግዚአብሔር ፍርድ እንዲያመራ ያደረገው የብዙ ኃጢአቶች ድምር መሆኑን ለማመልከት ነው፡፡እነዚህን በአሞፅ 1፡3 የሚገኙትን ቃላት እንዴት እንደተረጎማችኋቸው ተመልከቱ፡፡
እግዘዚአብሔርቅጣቱ የሚጠብቃቸው ስለመሆኑ አፅንዖት ለመስጠት ሁለት አሉታዊ ነገሮችን እዚህ ላይ ይጠቀማል፡፡እነዚህን በአሞፅ 1፡3 የሚገኙትን ቃላት እንዴት እንደተረጎማችኋቸው ተመልከቱ፡፡(በተዘዋዋሪ መንገድ ሃሣብን መግለፅ የሚለውን ይመልከቱ)
“ድንበራቸውን ማስፋት”ወይም “ግዛታቸውን ማስፋት”
እግዚአብሔር የፍርድ መልዕክትን በአሞን ሕዝብ ላይ መናገሩን መቀጠል፡፡
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ፍርድ አዳራሾችን በእሣት ከሚበላ እሣት ጋር ተመሳስሎ ይነገራል፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
ከአሞን ሕዝብ ጋር የሚደረገውን ግጭት ከአስፈሪ አውሎ ንፋስ ጋር ያመሳስለዋል፡፡ “ግጭቱን ከታላቅ አውሎ ንፋስ ጋር ያመሳስለዋል”(ምሣሌያዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ዓይነት ከባድ አውሎ ነፋሣት ናቸው፡፡
በፍጥነት በሚሽከረከርበትና በሚንቀሳቀስበት ወቅት ጥፋት ሊያደርስ የሚችል አውሎ ነፋስ
“መማረክ”የሚለው “አሕፅሮተ ሥም ተማረከ”በሚለው ግሥ ሊተረጎም ይችላል፡፡ይሄ እየተከናወነ ያለ ነገርን እንደሚያመለክት ተደርጎ ሊተረጎም ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ጠላቶቻቸው ንጉሱን በማጋዝ እስረኛ አድርገው ይወስዱታል፡፡ ”(አሕፅሮተ ሥምን፤ አድራጊ ግሥን ወይም ተካፋይ ያልሆነ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ቅኔያዊ አነጋገር ነው፡፡የተወሰኑ ኃጢአቶች ተፈፅመዋል ማለቱ ሣይሆን ወደ እግዚአብሔር ፍርድ እንዲያመራ ያደረገው የብዙ ኃጢአቶች ድምር መሆኑን ለማመልከት ነው፡፡እነዚህን በአሞፅ 1፡3 የሚገኙትን ቃላት እንዴት እንደተረጎማችኋቸው ተመልከቱ፡፡
ይሄ የሞዓብን ሕዝብ የሚወክል ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የሞዓብ ሕዝብ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ ይመልከቱ)
ያእግዚአብሔር ቅጣቱ ተግባራዊ የሚሆንባቸው እንደሆነ አፅንዖት ለመስጠት ሁለት አሉታዊ ነገሮችን እዚህ ላይ ይጠቀማል፡፡እነዚህን በአሞፅ 1፡3 የሚገኙትን ቃላት እንዴት እንደተረጎማችኋቸው ተመልከቱ፡፡(በተዘዋዋሪ መንገድ ሃሣብን መግለፅ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ” የሚለው ቃል ሞአብን የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“የሞአብ ሕዝብ አጥንቶችን አቃጠለ”
“ወደ አፈርነት”
እግዚአብሔር በሞአብ ሕዝብ ላይ የፍርድ መልዕክቱን መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይህ የአንድ ከተማ ሥም ነው፡፡(ስሞችን እንዴት እንደምትተረጉሙ አስተውሉ)
እዚህ ላይ ሞአብ የሚለው ቃል የሞአብን ሕዝብ ይወክላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “የሞአብ ሕዝብ ይሞታል”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ውካታና ከፍተኛ ጩኸት ነው፡፡
“የሞአብ ገዢ”
“ባለሥልጣናቱ በሙሉ”ወይም “መሪዎቿ በሙሉ”
ይሄ ቅኔያዊ አነጋገር ነው፡፡የተወሰኑ ኃጢአቶች ተፈፅመዋል ማለቱ ሣይሆን ወደ እግዚአብሔር ፍርድ እንዲያመራ ያደረገው የብዙ ኃጢአቶች ድምር መሆኑን ለማመልከት ነው፡፡እነዚህን በአሞፅ 1፡3 የሚገኙትን ቃላት እንዴት እንደተረጎማችኋቸው ተመልከቱ፡፡
ይሄ የሚወክለው የይሁዳን ሕዝብ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የይሁዳ ሕዝብ”ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ )
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ቅጣቱ እንደማይቀርላቸው አፅንዖት ለመስጠት ሁለት አሉታዊ ነገሮችን ይጠቀማል፡፡እነዚህን በአሞፅ 1፡3 የሚገኙትን ቃላት እንዴት እንደተረጎማችኋቸው ተመልከቱ፡፡በተዘዋዋሪ መንገድ ሃሣብን መግለፅ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ አገላለፅ ምናልባትም የሐሰት አምላኮችንና ጣዖታትን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ጣዖት ማምለካቸው”(ምሣሌያዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
ጣዖታትን ማምለካቸው ሰዎች ከጀርባቸው ሆነው እንደሚከተሏቸው ዓይነት ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡
እዚህ ላይ የእግዚአብሔር ፍርድ አዳራሾችን በእሣት እንደሚበላ እሣት ተመስሎ ነው የተነገረው፡፡(ምሣሌያዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
ይሄ ቅኔያዊ አነጋገር ነው፡፡እዚህ ላይ የተወሰኑ ኃጢአቶች ተፈፅመዋል ማለቱ ሣይሆን ወደ እግዚአብሔር ፍርድ እንዲያመራ ያደረገው የብዙ ኃጢአቶች ድምር መሆኑን ለማመልከት ነው፡፡እነዚህን በአሞፅ 1፡3 የሚገኙትን ቃላት እንዴት እንደተረጎማችኋቸው ተመልከቱ፡፡
ይሄ የእሥራኤልን ሕዝብ የሚያመለክት ቃል ነው፡፡
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ቅጣቱ እንደማይቀርላቸው አፅንዖት ለመስጠት ሁለት አሉታዊ ነገሮችን ይጠቀማል፡፡እነዚህን በአሞፅ 1፡3 የሚገኙትን ቃላት እንዴት እንደተረጎማችኋቸው ተመልከቱ፡፡(በተዘዋዋሪ መንገድ ሃሣብን መግለፅ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በአጠቃላይ ቅን ሰዎችን የሚያመለክት ነው፡፡
ይሄ በአጠቃላይ ችግር ያለባቸውን ሰዎች ይመለከታል፡፡
እግዚአብሔር በእሥራኤል ሕዝብ ላይ የፍርድ መልዕክቱን ማስተላለፉን ይቀጥላል፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች ውስጥ “እነርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡
እሥራኤላውያን ድሆችን የሚይዙበትን አያያዝ ሰዎች መሬትን በእግራቸው በኃይል ከመርገጣቸው ጋር እያነፃፀረ ይናገራል፡፡(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
በተደጋጋሚ በኃይልና በጭካኔ መርገጥ
ይሄ ድሃውን ሕዝብ በአጠቃላይ የሚመለከት ነገር ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ድሃ ሕዝብ ”( አሕፅሮተ ቅፅል ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር የተጨቆኑ ሰዎች ተገቢ ባልሆነ መልኩ እየተያዝን ነው ብለው አቤት በሚሉበት ወቅት ሊሰሟቸው ፈቃደኛ አለመሆናቸውን የሚያሣይ ነው፡፡(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በአጠቃላይ የተጨቆኑ ሰዎችን የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የተጨቆኑ ሰዎች” (አሕፅሮተ ቅፅል ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በአድራጊ ግሥ ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ቅጣት የጣሉባቸው ሰዎች”(አድራጊ ግሥን ወይም ተካፋይ ያልሆነ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በእሥራኤል ሕዝብ ላይ የፍርድ መልዕክቱን ማስተላለፍ ይቀጥላል፡፡
ይሄ ግነት ነው፡፡አሞራውያን ምን ያህል ረዣዥሞችና ጠንካሮች እንደነበሩ ለመግለፅ በግዛቱ ውስጥ ከሚገኙ ረዥምና ጠንካራ ዛፎች ጋር ያነፃፅራቸዋል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ እንደ ግዙፍ ዛፎች ጠንካራ የነበሩ” (ሆን ብሎ አጋኖ መናገርን፤አጠቃላይነትንና ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
የጥድ ዛፎች
የሾላ ዛፎች
አንድ ዛፍ ከላይ ወደ ታች ሊጠፋ እንደሚችል ሁሉ እንዲሁ እግዚአብሔር አሞራውያንን እንዴት ፈፅሞ እንዳጠፋቸው የሚገልፅ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ፈፅሜ አጠፋኋቸው”(ፈሊጣዊ አነጋገርንና ምሕፃረ ቃል የሚለውን ተመልከቱ)
እግዚአብሔር በእሥራኤል ሕዝብ ላይ የፍርድ መልዕክቱን ማስተላለፍ ይቀጥላል፡፡
“የእናንተ”እና “እናንተ”የሚሉት ጥቅሶች የእሥራኤልን ሕዝብ የሚያመለክቱ ናቸው፡፡
“ሹመት ሰጠው”
እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው በተናገረው ነገር ላይ አፅንዖት ለመስጠት ነው፡፡ይሄ አድራጊ ግሥ መልክ ሊገለፅ የሚችል ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እናንተ የእሥራኤል ሕዝብ ሆይ ያልኩት ነገር እውነት እንደሆነ ታውቃላችሁ!”(አድራጊ ግሥን ወይም ተካፋይ ያልሆነ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ ራሱን የሚገልፀው በስሙ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እግዚአብሔር የተናገረው ይሀንን ነው ”ወይም “ይህንን የተናገርኩት እኔ እግዚአብሔር ነኝ”(አንደኛ፤ሁለተኛ፤ሶስተኛ ሰው)
እግዚአብሔር በእሥራኤል ሕዝብ ላይ የፍርድ መልዕክቱን ማስተላለፉን ይቀጥላል፡፡
በእነዚህ ጥቅሶች ውስጥ “እናንተ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡
ይሄ አንባቢው የሚቀጥለው ነገር ምን እንደሆነ ትኩረቱን እንዲያደርግ የሚያሳስብ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “አዳምጡ”ወይም “ልነግራችሁ ላሰብኩት ነገር ትኩረትን ሥጡ”
በእሥራኤል ሕዝብ ላይ እግዚአብሔር የሚፈርደውን ፍርድ የሚያነፃፅረው ከባድ በሆነ ነገር ከመፍጨት ጋር ነው፡፡
እነዚህ ቅፅል ስሞች በአጠቃላይ ሕዝብን የሚያመለክቱ ናቸው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ደካማ… ብርቱ ፤ኃያል”ወይም ደግሞ “ደካማ ሰው… ብርቱሰው፤ኃያል ሰው” (አሕፅሮተ ቅፅል ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በእሥራኤል ሕዝብ ላይ የፍርድ መልዕክቱን ማስተላለፍ ይቀጥላል፡፡
እዚህ ላይ“መቋቋም” ሲባል አንድን ሥፍራ በጦርነት መያዝ ማለት ነው፡፡
ሊነገር ያታሰበው መረጃ በሩጫ ፈጣን የሆነ ሰው እንኳን ከጠላት አያመልጥም ለማለት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ፈጣን ሯጭ የሆነውም ይማረካል”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና ግልፅ የሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ከዚህ ጋር ሊሄዱ የሚችሉ ትርጉሞች 1/ “መሣሪያውን እንደያዘ ሮጠ”የሚል ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ ወይም 2/ዝም ብለን በግርድፉ የምናነበው ከሆነ ደግሞ “ልብሱን ሳይለብስ ሮጠ”ማለትም ነው፡፡( ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ ይመልከቱ)
“በዚያን ጊዜ”
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ በራሱ ሥም ነው የሚናገረው፡፡በአሞፅ 2፡111 ላይ ይሄንን እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም “እግዚአብሔር የተናገረው ይሄንን ነው” ወይም “ይህንን የተናገርኩት እኔ እግዚአብሔር ነኝ”(የመጀመሪያውን ሁለተኛውን ወይም ሶስተኛውን አካል ተመልከቱ)
“ይህንን መልዕክት አዳምጡ”ወይም “ይሄንን መልዕክት ስሙ”
“እግዚአብሔር ስለ እናንተ የተናገረው ይሄ ቃል … በአጠቃላይ ስለ ወገኑ”ወይም “እግዚአብሔር ለእናንተ ያለው መልዕክት….ስለ ወገናችሁ በአጠቃላይ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ስለሆኑ ሁለት ሕዝቦችን የሚያመለክቱናቸው፡፡የእግዚአብሔር ሕዝብ የሚላቸው ከግብፅ ምድር የወጡትን ትውልዶች ነው፡፡
እዚህ ላይ “ወገን ሁሉ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው መላ አገሪቱን ነው፡፡የእሥራኤል ሕዝቦች ሁሉ የያዕቆብ ትውልዶች ናቸው፡፡የአሞፅ ትርጉም “አገሪቱ በአጠቃላይ”ወይም “ነገዱ በአጠቃላይ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ሊታዘዙለት ይገባቸው እንደነበረ የሚያመለክት ነው፡፡ይሄ ግልፅ በሆነ መልኩ ሊነገር ይችላል፡፡(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትንና ግልፅ የሆነ መረጃ የሚለውን የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ነገዶች”የሚለው ቃል አገራትንና ሕዝብን ይወክላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “በምድር ላይ ያሉ አገራት ሁሉ”ወይም “በምድር ላይ የሚገኙ ነገዶች ሁሉ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ እንዳልተቀበሉ በግልፅ ማወቅ ይቻላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ነገር ግን አልታዘዛችሁኝም፡፡ስለሆነም ስላደረጋችሁት ኃጢአት ሁሉ እቀጣችኋለሁ፡፡”( በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና ግልፅ የሆነ መረጃ የሚለውን)
ይሄ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “በእውነትም እግዚአብሔር አምላክ ነገርን ወደ ግልፅ ያመጣዋል…ምንም ነገር ከማድረጉ በፊት ለነቢያት ይናገራል”ወይም “እግዚአብሔር ሰዎችን የሚቀጣው ለአገልጋዮቹ ለነቢያት ዕቅዱን ካሳወቀ በኋላ ነው፡፡”( ሁለት አሉታዊ ነገሮች የሚለውን ይመልከቱ)
አሞፅ አንበሣ በሚያጓራበት ወቅት ምን ሊያደርጉ እንደሚችሉ ሰዎችን በጥያቄ መልክ ያሳስባል፡፡ይሄ እንደ መግለጫ ሊወሰድ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “አንበሣው አግስቷል፤ስለሆነም ሁሉም ሰው እንደሚፈራ እናውቃለን፡፡”ወይም “አንበሳ ስላገሳ በእርግጥም ሰው ሁሉ በፍርሃት ይዋጣል፡፡”(የተሳካ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
አሞፅ ይህንን ጥያቄ እዚህ ላይ የሚጠይቀው እግዚአብሔር በሚናገርበት ወቅት ነቢያት የሚያደርጉትን ነገር በተመለከተ ሕዝቡ አስቀድመው ስላወቁት ነገር አፅንዖት ለመስጠት አስቦ ነው፡፡ይሄ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊወሰድ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “እግዚአብሔር አምላክ ስለተናገረ ነቢያት እንደሚተነብዩ እናውቃለን፡፡”ወይም“እግዚአብሔር አምላክ ተናግሯል፤ከዚህ የተነሣ በእርግጥም ነቢያት ይተነብያሉ፡፡”
ይሄ ትዕዛዝ በአዛጦንና በግብፅ ስላሉት ጠላቶች የተሰጠ ትዕዛዝ ነው፡፡
“እግዚአብሔር ያወጀው ይህንን ነው”ወይም “ያህዌ በለሆሳስ ያለው ይህንን ነው”ይሄ ሐረግ በሌላው መልዕክት ውስጥ ያለው ነገር ሁሉ እውነተኛ መሆኑን የሚገልፅ ነው፡፡
“በመካከልዋም”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሰማርያን ከተማ ነው፡፡ከተማዎች አብዛኛውን ጊዜ ይጠሩ የነበሩት በሴት ፆታ ነበር፡፡(ግዑዝ ነገሮች ሕይወት እንዳላቸው ተደርገው ሲገለፁ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በመካከልዋም ያለውን ግራ መጋባት ተመልከቱ” የሚለው ቃል በዚያ በሚካሄደው ጦርነትና አመፅ መካከል ሰዎች ያለባቸውን ፍርሃት ለማመልከት ነው፡፡“ግራ መጋባት ”የሚለው ቃል ግልፅ የሆነ ትርጉም እንዲይዝ ለማድረግ በግሣዊ ሐረግ መተርጎም ይቻላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “በሰማርያ የሚገኙ ሰዎች እንዴት እንዳመፁ”ወይም “የሰማርያ ሰዎች እርስ በእርሳቸው እንዴት እንደተዋጉ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀት፤ግልፅ የሆነ መረጃ የሚለውንና አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
“በውስጧ ያለው ጭቆና”የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው በሰማርያ ውስጥ ሰዎችን ስለሚጨቁኑ መሪዎች ነው፡፡የሆነው “ጭቆና”የሚለው አሕፅሮተ ሥም “መጨቆን”ወይም “ለሥቃይ መዳረግ”ተብሎ ሊገለፅ ይችላል፡፡ (አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “አመፅና ጥፋት”የሚለው ቃል ነገሮችን በአመፅና በማውደም መንጠቅን የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ከሌሎች ላይ በአመፅ የነጠቁትን ገሮች ያከማቻሉ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄንን ለማን ለመናገር እንደፈለገ በግልፅ ማስቀመጥ ይቻላል፡፤የአሞፅ ትርጉም “ስለሆነም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በሠማርያ ለሚኖሩ እሥራኤላውያን የሚናገረው ይህንን ነው፡፡”
ምድሪቱ በጠላት ትከበባለች
“በአዳራሾቻችሁ ውስጥ የሚገኙትን ነገሮች ሁሉ ይሰርቃሉ፡፡”
ጌታ እግዚአብሔር የእሥራኤልን ሕዝብ መታደግ አንድን እንስሳ ከአንበሣ አፍ ለማዳን ሊሳካ ካልቻለ ጥረት ጋር ያነፃፅረዋል፡፡በከፊል ይድናሉ፡፡(ተነፃፃሪነት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እረኛው የእንስሳውን ሙሉ አካል ለማስጣል ሙከራ ስለማድረጉ ነው የሚገልፀው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እረኛው እንስሳውን ከአንበሣ አፍ ለማስጣል የሞከረ ቢሆንም ለማዳን የቻለው ግን ሁለት እግርና የጆሮን ጫፍ ብቻ ነው፡፡”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና ውስጣዊ ወይም ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“እረኛው” እና “አንበሳው”የተሰኙት ሐረጎች ማንኛውንም እረኛና አንበሳ የሚያመለክቱ ናቸው፡፡(የመጀመሪያ ሥም(ሰዋሰው) ሐረጎች የሚለውን ተመልከቱ)
ይሄ ሐረግ ሙሉ በሙሉ ሊድኑ የማይችሉ መሆኑን ነው የሚያሣየው፡፡ንብረታቸው ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል መልኩ የሚሰረቅ ይሆናል፡፡ይህንን ክፍል በዕብራይስጥ ቋንቋ ለመረዳት አስቸጋሪ ሲሆን አንዳንድ የዘመኑ የትርጉም ቅጂዎች ግን ለየት ባለ መንገድ ይተረጉሙታል፡፡
ይሄ ሰው ሊጋደምበት የሚልና ልስላሴ ያለው ትልቅ ወንበር ነው፡፡
“ቤት”የሚለው ቃል በቤት ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች በሌላ ቃል ለመጥራት የሚውል ነው፡፡በዚህ ሁኔታ ይሄ የሚያመለክተው የያዕቆብን ትውልድ ነው ፡፡የእሥራኤል ሕዝብ ነበሩ፡፡የአሞፅ ትርጉም “የያዕቆብ ትውልዶች”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ ሥሙን እየጠራ ስለ ራሱ ይናገራል፡፡“ይሄ የሠራዊት የእግዚአብሔር ንግግር ነው የሚለውን ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ” በአሞፅ 2፡11 ላይ ያለውን፡፡የአሞፅ ትርጉም “የሠራዊት የሆነው ጌታ እግዚአብሔር ያወጀው ይህንን ነው ” ወይም “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው፡፡” (መጀመሪያ፤ሁለተኛና ሶስተኛውን ክፍል የሚለውን ይመልከቱ፡፡)
“የእሥራኤልን ኃጢአት ስቀጣ”
ሰዎች የሐሰት ጣዖታትን በየመሰዊያዎቻቸው በማምለካቸው በእግዚአብሔር ፊት ኃጢአትን ሠርተዋል፡፡እዚሀ ላይ “መሠዊያዎችን አፈርሳለሁ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሕዝቡን እንደሚቀጣና ጣዖቶቻቸውን የሚያጠፋ መሆኑን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “በቤቴል ውስጥ የሚገኙትን ጣዖታት አጠፋለሁ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ተመልከቱ)
ይሄ አድራጊ ግሥ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ጠላቶች የመሠውያውን ቀንዶች ይሰብራሉ፤ቀንዶችም በምድር ላይ ይወድቃሉ” (አድራጊ ግሥን ወይም ተካፋይ ያልሆነ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ጣዖታትን በየመሠዊያዎቻቸው ያመልኩ ነበር፡፡በየመሠዊያዎቹ የማዕዘን ጫፍ ላይ የወይፈን ቀንዶች ምስል ነበረባቸው፡፡እነዚህ ቀንዶች የጣዖቶቻቸው ጥንካሬ መገለጫዎች ነበሩ፡፡
አንዳንድ ባለፀጋ የሆኑ ሰዎች በአንደኛው ቤታቸው ውስጥ በክረምት ወራት የሚኖሩበት ሲሆን በሁለተኛው ቤታቸው ውስጥ ደግሞ የበጋ ወራት በሚሆንበት ወቅት ይኖሩበታል፡፡ይሄ ማንኛውንም የክረምትና የበጋ ቤቶችን ያመለክታል፡፡የአሞፅ ትርጉም“የመጀመሪያ ሥም(ሰዋሰው) ሐረጎች የሚለውን ተመልከቱ ”
እግዚእብሔር ቤቶቹ ሕይወት እንዳላቸውና ሟቾች እንደሆኑ በመቁጠር ይናገራቸዋል፡፡የአሞፅ ትርጉም “በዝሆን ጥርስ የተሰሩት ቤቶች ይጠፋሉ”(ግዑዝ ነገሮች ሕይወት እንዳላቸው ተደርገው ሲገለፁ የሚለውን ይመልከቱ)
“በዝሆን ጥርስ የተዋቡ ቤቶች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በየግድግዳዎቻቸውና በቤት ቁሣቁሶቻቸው ላይ በዝሆን ጥርስ የተዋቡትን ነገሮች ነው፡፡የዝሆን ጥርስ እጅግ ውድ ከመሆኑ የተነሳ በዝሆን ጥርስ የተዋቡ ቁሣቁሶች ያሏቸው ሰዎች ባለፀጋ የሆኑ ሰዎች ብቻ ናቸው፡፡
የግዙፍ እንስሳት ጥርሶችና ቀንዶች
“ትላልቅ ቤቶች አይኖሩም”እዚህ ላይ “ይፈርሳሉ”የሚለው ቃል የሚወክለው ፈፅመው ይደመሰሳሉ የሚለውን ነው፡፡
እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እውነት ስለመሆኑ ማረጋገጫ ለመስጠት ራሱን በተመለከተ በራሱ ሥም ይናገራል፡፡“እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው” ወይም “ሥላሴዎችየተናገሩት ይህንን ነው፡፡” (የመጀመሪያ፤ሁለተኛና ሶስተኛ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
አሞፅ በሰማርያ ለምትኖር እሥራኤላዊ ሴት ውስጥ ከጠገቡ ላሞች ጋር በማመሳሰል ይነግራታል፡፡የአሞፅ ትርጉም “በሰማርያ ተራራ ላይ የምትኖሩ እናንተ ባለፀጋ የሆናችሁ ሴቶች፤ ከጠገቡ የባሳን ላሞች ጋር የምትመሳሰሉ”(ምሣሌያዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
“ድሆች”የሚለው ቃል ድሃ የሆኑ ሰዎችን የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እናንተ ድሃ ሰዎችን የምትጨቁኑ”(አሕፅሮተ ቅፅል ሥምን ይመልከቱ)
“ማስጨነቅ”የሚለው ቃል ሰዎችን መልካም ባልሆነ አያያዝ መያዝን የሚያመለክት ነው፡፡“ችግረኞች”የሚለው ሐረግ ዕርዳታ የሚሹ ሰዎችን የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እናንተ ችግረኞችን የምታስጨንቁ”ወይም “የተቸገሩ ሰዎችን የምትጎዱ”(ምሣሌያዊ አነጋገርና አሕፅሮተ ቅፅል ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ማለት እግዚአብሔር አንድ ነገር ለማድረግ ቃል መግባቱንና የገባውን ቃል የሚፈፅመው ቅዱስ በመሆኑ ነው ማለት ነው፡፡
“እናንተ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በሰማርያ ውስጥ የሚገኙ የእሥራኤል ሴቶችን ሲሆን ወንዶቹንም ያካትታል፡፡
ቀናቶቹ ራሣቸው ጥቃት የሚፈፀሙባቸው ይመስል በሕዝቡ ላይ ክፉ ነገሮች እንደሚመጡ ይናገራል፡፡“እነርሱ”የሚለው ቃል ጠላቶቻቸውን የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ጠላቶቻችሁ እናንተን በመጠንቆ የሚወስዱበት ጊዜ ይመጣል” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሣሣይ የሆነ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ሰዎች ልክ እንደ ዓሣ በሰዎች ሊያዙ እንደሚችሉ አፅንዖት የሚሰጥ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ልክ እንስሳ እንደሚያዝ ይዘው ይወስዷችኋል”ወይም ደግሞ “ክፉኛ ያሸንፏችሁና በጭካኔ እየጎተቱ ይወስዷችኋል”(ንፅፅርንን እና ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለእሥራኤል ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል
ይሄ እንደ አድራጊ ግሥ ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ወደ ሬማንም ይጥሏችኋል”ወይም “እንድትሄዱ ያስገድዷችኋል” (አድራጊ ግሥን ወይም ተካፋይ ያልሆነ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የማናውቀው የአንድ ቦታን ሥም ወይም የሬማን ተራራ የሚያመለክት ነው፡፡አንዳንድ ዘመናዊ የሆኑ ቅጂዎች በዚያ መልኩ ይተረጉሙታል፡፡(ሥሞችን እንዴት እንደምትተረጉሙ ተመልከቱ)
የተናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለመግለፅ እግዚአብሔር ስለራሱ የራሱን ስም በመጥቀስ ይናገራል፡፡እነዚህን ቃላት በአሞፅ 2፤11 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም “እግዚአብሔር የተናገረው ይህንን ነው”ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው”(መጀመሪያ፤ሁለተኛና ሶስተኛ አካል የሚለውን)
እግዚአብሔር ለእሥራኤላውያን መናገሩን ይቀጥላል
እግዚአብሔር በቁጥር 4 ላይ አጠቃላይ የሆኑ ትዕዛዛትን የሚሰጥ ቢሆንም ይህንን የሚያደርገው ግን መቆጣቱን ለመግለፅ ነው፡፡
ሰዎች መሥዋዕትን ለማቅረብ ወደ ቤቴልና ወደ ጌልጌላ የሚሄዱ ቢሆንም ይሄንን የሚያከናውኑት ግን ኃጢአትን በመፈፀም ጭምር ነበር፡፡እግዚአብሔር ይሄንን ትዕዛዝ የሚያስተላልፈውእነዚህን ተግባራት በመፈፀማቸው በእነርሱ ላይ ቁጣውን ለመግለፅ ነው፡፡እነዚሀ ትዕዛዛት በመግለጫ መልኩ ሊገለፁ ይችላሉ፡፡የአሞፅ ትርጉም “እናንተ ወደ ቤቴል የምትሄዱት ለአምልኮ ቢሆንም ኃጢአትን ታደርጋላችሁ፡፡አምልን ለማድረግ ወደ ጌልጌላ ትሄዳላች የምትሄዱት ግን የበለጠ ኃጢአትን ለማድረግ ነው፡፡”(ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ይህንን ትዕዛዝ የሚያስተላልፈው ምንም እንኳን እነዚህን መልካም የሚመስሉ ነገሮችን ቢያደርጉም በሌላ በኩል ኃጢአት መሥራታቸውን ባለማቋረጣቸው ነው፡፡እነዚህ ትዕዛዛት እንደ መገለጫ ሊወሰዱ ይችላሉ፡፡የአሞፅ ትርጉም“መሥዋታችሁን አምጡ …በየሶስተኛውም ቀናት የምሥጋና መሥዋዕትን ሰው፤የምታቀርቡትንም አውጁና አውሩ”(ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ከዚህ ጋር ሊስማሙ የሚችሉ ትርጉሞች 1/በሶስተኛው ቀን ወይም 2/በየሶስት ቀናት፡፡ እሥራኤላውያን አሥራታቸውን በየሶስት ዓመቱ ያወጡ ስለነበረ አንዳንድ ቅጂዎች “በየሶስት ዓመት”ይሉታል፡፡
“ከእነርሱ የተነሣ ኩሩ”
እግዚአብሔር በሚሰጡት ሥጦታና በሚሰውት መሥዋዕት ስለሚኩራሩ ይገስፃቸዋል፡፡እግዚአብሔር ደስ ይለዋል ብለው ቢያስቡም እርሱ ግን ደስ አልተሰኘባቸውም፡፡የአሞፅ ትርጉም “የእሥራኤል ሕዝብ ሆይ ይሄ ያስደስታችኋል እኔን ግን አያስደስተኝም”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና ግልፅ ያልሆነ መረጃን ይመልከቱ)
የተናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለመግለፅ እግዚአብሔር በራሱ ሥም ይናገራል፡፡በአሞፅ 2፤11 ላይ ይሄንን ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም “ጌታ እግዚአብሔር የሚናገረው ይህንን ነው”ወይም “ይህንን የተናገርኩት እኔ እግዚአብሔር ነኝ”(መጀመሪያ፤ሁለተኛና ሶስተኛ አካል)
እግዚአብሔር ለእሥራኤል ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እዚህ ላይ የጥርስ ማጥራት የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጥርስን ሊያቆሽሽ የሚችል ምግብ በአፍ ውስጥ አለመግባቱን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እንድትራቡ አደረግኋችሁ” ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“እንጀራን ማጣት” ሰጠኋችሁ የሚለው ቃል እንጀራ እንዲያጡ ምክኒያት እንደሚሆንባቸው መግለፁ ሲሆን “እንጀራ”የሚለው ቃል ደግሞ የሚያመለክተው በአጠቃላይ የምግብ ዘርን ነው፡፡
ወደ እግዚአብሔር መመለስ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራስን እንደገና ለእርሱ ማስገዛትን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እንደገና ለእኔ አልተገዛችሁም” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከቱ)
የተናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለመግለፅ እግዚአብሔር በራሱ ሥም ይናገራል፡፡ይናገራል፡፡እነዚህን ቃላት በአሞፅ 2፤11 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ጌታ እግዚአብሔር የሚናገረው ይሄንን ነው”ወይም “ይሄንን የተናገርኩት እኔ እግዚአብሔር ነኝ”(መጀመሪያ፤ሁለተኛና ሶስተኛ አካል)
“በሰብላችሁ ላይ ዝናብ እንዳይዘንብ ከለከልኩ”
ሕዝቡ ዝናብ እንደሚያስፈልጋቸው በግልፅ ሊነገር ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “መከር ለመሰብሰብ ገና ሶስት ወራት በቀረበት ወቅት ሰብሎቻችን ዝናብ ያስፈልጋቸው ነበር” (በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በአድራጊ ግሥ ሊገለፅ ይችላል፡፡“አንዱ ወገን”የሚለው ቃል የሚወክለው ማንኛውንም የተወሰነየመሬት ክፍል ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “በቁራጭ መሬት ላይ ዘነበ”ወይም “በተወሰኑ የመሬት ክፍሎች ላይ ዘነበ” (አድራጊ ግሥን ወይም ተካፋይ ያልሆነ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ዝናብ ያልዘነበበትን ማንኛውንም ሥፍራ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ዝናብ ያልዘነበበት የተወሰ የመሬት ክፍል” (የመጀመሪያ ሥም(ሰዋሰው) ሐረጎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ከተማዎች” የሚለው ቃል የሚመለክተው የዚያ ከተማ ነዋሪዎችን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የሁለት ወይም የሶስት ከተማ ሕዝቦች ተንገዳገዱ፡፡”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚሀ ላይ “መታኋችሁ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሰብላቸውን መውደም ነው፡፡”የአሞፅ ትርጉም “እህላችሁን በዋግና በአረማሞ መታሁባችሁ”ወይም“እህላችሁን በዋግና በአረማሞ ደመሰስኩት”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ዕፅዋትን የሚደርቅና የሚገድል ነገር ነው፡፡
“ወደ እግዚአብሔር መመለስ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራስን ለእግዚአብሔር ፈፅሞ እንደገና ማስገዛትን ነው፡፡ይሄንን በአሞፅ 4፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“ራሳችሁን እንደገና ፈፅሞ አላስገዛችሁልኝም፡፡” (ምሣሌያዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
የተናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለመግለፅ እግዚአብሔር በራሱ ሥም ይናገራል፡፡እነዚህን ቃላት በአሞፅ 2፤11 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ጌታ እግዚአብሔር የሚናገረው ይህንን ነው”ወይም “ይህንን የተናገርኩት እኔ እግዚአብሔር ነኝ”(መጀመሪያ፤ሁለተኛና ሶስተኛ አካል)
“በግብፅ ላይ እንዳደረግኩት እንዲሁ በእናንተም ላይ ቸነፈርን ላክሁ”ወይም “በግብፅ ላይ ቸነፈርን እንደላክሁ እንዲሁ በእናንተም ላይ ቸነፈርን እልካለሁ”
“በእናንተ ላይ አሰቃቂ ነገር እንዲሆንባችሁ አደረግኩ”
እዚህ ላይ“በሠይፍ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጦርነትን ነው፡፡እግዚአብሔር ጠላቶች እንዲነሱባቸውና እንዲዋጉዋቸው በማድረግ በሕይወት እንዳይኖሩ አደረጓቸው፡፡አሞፅ ትርጉም“ጠላቶቻችሁ በጦርነት ወቅት ሰዎቻችሁን እንዲገድሉ አደረግኳቸው፡፡” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ጠላቶቻቸው ፈረሶቻቸውን እንዲወስዱ ማድረጉን ልክ ራሱ እንደፈፀመው ዓይነት አስመስሎ ይናገራል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ጠላቶቻችሁ ፈርቸችሁን እንዲወስዱባችሁ አደረግኩ፡፡”
ግማት መጥፎ የሆነ ሽታ ነው፡፡ግማቱ እስከ አፍንጫቸው ድረስ መምጣቱ የሚያመለክተው ፈፅሞ ደስ የማይል ነገር እያሸተተቱ መሆናቸውን ነው፡፡ሽታው የሚመጣው ከሞቱ ሰዎች አካል እነደሆነ በግልፅ ያመለክታል፡፡የአሞፅ ትርጉም “በሠፈራችሁ ውስጥ ደስ የማይል የሞቱ ሰዎችን አካላት እንድታሸቱ አደረግኳችሁ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እግዚአብሔር የሚናገረው በዚያ በጦርነትና በቸነፈር ወቅት ልክ አንድ ሰው በትርን ከእሣት ጎትቶ እንደሚያወጣ በሕይወት ተርፈው ያሉትን ሰዎች የሚመለከት ነው፡፡(አንድ ሰው ከእሣት ውስጥ ጎትቶ እንደሚያወጣው በትር አንዳንዶቻችሁ በሕይወት ቆያችሁ፡፡) (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ እግዚአብሔር መመለስ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራስን ለእርሱ እንደገና ፈፅሞ ለእግዚአብሔር ማስገዛትን ነው፡፡ይሄንን በአሞፅ 4፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም“ራሳችሁን እንደገና ፈፅሞ አልተገዛችሁልኝም፡፡” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የተናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለመግለፅ እግዚአብሔር በራሱ ሥም ይናገራል፡፡እነዚህን ቃላት በአሞፅ 2፤11 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ጌታ እግዚአብሔር የሚናገረው ይሀንን ነው”ወይም “ይህንን የተናገርኩት እኔ እግዚአብሔር ነኝ”(መጀመሪያ፤ሁለተኛና ሶስተኛ አካል)
እግዚአብሔር ለእሥራኤል ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
እግዚአብሔር ይህንን የሚያደርገው በእሥራኤል ሕዝብ ላይ ፍርድ እንደሚፈርድባቸው ለማስጠንቀቅ ነው፡፡(መጀመሪያ፤ሁለተኛና ሶስተኛ አካልና )
እዚህ ላይ አሞፅ ስለ እግዚአብሔር እንደሚናገር ወይም እግዚአብሐር ስለራሱ እንደሚናገር ግልፅ አይደለም፡፡እግዚአብሔር ስለ ራሱ የሚናገር ከሆነ “እኔ” ወደሚሉ ቃላት ሊተረጎም ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “እኔ ተራራሮችን የምሰራ…..ሃሣቤን የምገልፅ…ስሜ …. ነው፡፡”(መጀመሪያ፤ሁለተኛና ሶስተኛ አካልና በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትየሚለውን ይመልከቱ )
ከዚህ ጋር ሊሄዱ የሚችሉ ትርጉሞች 1/እግዚአብሔር የቀን ብርሃን እያለ ከባድ ደመና በማምጣት ቀኑን ድቅድቅ ጨለማ ሊያደርገው ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ማለዳን ጨለማ ሊያደርግ ይችላል፡፡”ወይም 2/እግዚአብሔር ቀናት በአስቸኳይ እንዲያልፉ በማድረግ እያንዳንዱ ቀን ጨለማ እንዲሆን ያደርገዋል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ማለዳና ምሽት ያደርጋል”
እግዚአብሔር በምድር ሁሉ ላይ ገዢ እንደመሆኑ በምድር ከፍታዎች ላይ የሚራመድ እንደሆነ ይናገራል፡፡የአሞፅ ትርጉም “በምድር ሁሉ ላይ ይገዛል”ወይም “በምድር ላይ የሚገኙትንና ከፍታ ያላቸውን ቦታዎች እንኳን ይገዛል፡፡”(ምሣሌያዊን አነጋገርን ይመልከቱ)
ሙሉ ስሙን በማወጅ እግዚአብሔር እነዚህን ነገሮች እንደሚፈፅም ይናገራል፡፡ቋንቋችሁ ሰዎች ይህንን እንዲያደርጉ የሚያደርግበት መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡
“ቤት”የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች የተሰጠ ሌላ ቃል ነው፡፡በዚህ ሁኔታ የእሥራኤልን ትውልድ ያመለከታል፡፡የአሞፅ ትርጉም “እናንተ የእሥራኤል ሕዝብ”ወይም “እናንተ የእሥራኤል ነገዶች”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“ድንግሊቷ እሥራኤል”የሚለው ቃል የእሥራኤልን ሕዝብ የሚያመለክት ነው፡፡አንድ ወጣት ልጅ በውድቀት ውስጥ ሆና የሚታደጋት ሰው እንዳጣች ዓይነት የእሥራኤል ሕዝብ የሚጠፋ እንደሆነና ዳግም ጠንካሮች ሆነው እንዳይወጡ የሚያግዛቸው አገር እንደማይኖር ነው የሚናገረው፡፡ኤቲ “የእሥራኤል ሕዝብ እንደወደቀች ወጣት ልጅ…ከውድቀቷ የሚያነሳት አንድ ሰው እንኳን የለም”(ምሣሌያዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
ይሄ በአድራጊ ግሥ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ሰዎች ትተዋታል” ወይም “አግልለዋታል”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ )
እነዚህ ሐረጎች ብዙ ወታደሮችን የሚልኩ ከተማዎችን የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “በሺዎች የሚቆጠሩ ተዋጊዎችን ይዛ የወጣች ከተማ …በመቶዎች የሚቆጠሩ ተዋጊዎችን ይዛ የወጣች”(የመጀመሪያ ሥም(ሰዋሰው) ሐረጎች የሚለውን ይመልከቱ)
“በሺዎች”እና “በመቶዎች” የሚሉት ሐረጎች እስከ ሺህና እስከ መቶ የሚደርሱ ወታደሮች መኖራቸውን የሚያመለክት ነው፡፡(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ግድያ ያልተፈፀመባቸው መቶ ተዋጊዎች ይኖራችኋል”ወይም “በሕይወት የሚኖሩ መቶ ተዋጊዎች ብቻ ይኖራችኋል፡፡”እዚህ ላይ “ይቀርላታል” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በጠላት እጅ ያልተገደሉትን ነው፡፡
እዚህ ላይ“ፈልጉኝ”የሚለው ቃል ወደ ቤቴል በመሄድ እግዚአብሔር እንዲረዳቸው መጠየቅን የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ዕርዳታ ለመሻት ወደ ቤቴል አትሂዱ”(ምሣሌያዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
“እና ወደ ጌልጌላ አትግቡ”
እዚህ ላይ “ጌልጌላ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የጌልጌላን ሕዝብ ሲሆን “በምርኮነት መወሰድ” የሚለው ቃል ደግሞ የሚያመለክተው በምርኮኛነት ተይዞ መወሰድን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“በእርግጥ ጌልጌላ በምርኮነት ትወሰዳለች”ወይም “በእርግጥም ጠላቶቻችሁ የጌልጌላን ሕዝብ በኃይል በመያዝ ይዘዋቸው ይሄዳሉ፡፡”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ከንቱ ትሆናለች”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጥፋቷን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ቤቴል ፈፅሞ ትጠፋለች”ወይም “ጠላቶች ቤቴልን መሉ ለሙሉ ያወድሟታል”(ምሣሌዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እግዚአብሔርን ፈልጉት” የሚለው ቃል ከእርሱ ዕርዳታን መፈለግን የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እግዚአብሔር እንዲረዳችሁ ጥሩት”ወይም “እኔ እግዚአብሔርን ለዕርዳታ ጠይቁኝ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“እንደ እሣት ይነሳል”የሚለው ቃል የሚወክለው እሣት ነገሮችን እንደሚያጠፋ እንዲሁ የነገሮችን መውደም ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም ተነፃፃሪ”
ይሄ ሐረግ ለዮሴፍ የዘር ሐረግ እንደ ሌላ ስም የተሰጠ ነው፡፡እዚህ ላይ የሚያመለክተው አብዛኛው የዘር ሐረጋቸው ከዮሴፍ ትውልድ የሆኑትንና በሰሜኑ የእሥራኤል ግዛት የሚገኙትን ነገዶች ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የዮሴፍ ትውልዶች”ወይም “እሥራኤል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እሣቱን ሲሆን “ይበላል” የሚለው ቃል የሚመለክተው ደግሞ ሁሉንም ነገር ፈፅሞ የሚያጠፋ መሆኑን ነው፡፡እግዚአብሔር ሁሉንም ነገር የሚያጠፋ መሆኑን ለማመልከት እሣት ሁሉንም ነገር ከማጥፋቱ ጋር ተነፃፅሯል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ሁሉን ነገር ያጠፋል”ወይም “ሙሉ በሙሉ ያጠፋል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“የሚያቆመው አይኖርም”ወይም “ሁሉንም ነገር ለማጥፋት የሚያቆመው ነገር አይኖርም”
እዚህ ላይ “እሬት”የሚለው ቃል የሚወክለው ሰዎችን የሚጎዳ ድርጊትን ሲሆን “ፍርድን ወደ እሬት ነገር ለወጡ”የሚለው ቃል ደግሞ መልካም ነገርን ከማድረግ ይልቅ ሰዎችን የመጉዳትን ሃሣብ የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ፍትሃዊ የሚመስል ነገርን እያደረጉ እነርሱ ግን ሰዎችን ይጎዳሉ”ወይም “ትክክለኛ የሆነውን ነገር እየተቃወሙ ከዚያ በተቃራኒው ሰዎችን የሚጎዳ ነገርን ይሰራሉ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው ፅድቅን እንደማይረባ ነገር መቁጠራቸውን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ፅድቅን አስፈላጊ እንዳልሆነ ቆሻሻ ነገር መቁጠር”ወይም “ፅድቅ የሆነውን ነገር ትፀየፋላችሁ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች በሰማይ ከዋክብት ላይ ያለሉን ሥርዓቶች በመመልከት ስም አውጥተውላቸዋል፡፡ሁለቱ ሥርዓቶች እነዚህ ናቸው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ከዋክብቶቹ” እና“የከዋክብት ክምችቶቹ” (ያልታወቁ ነገሮችን ይመልከቱ)
“የሌሊቱን ጨለማ ማለዳ ያደርገዋል እንዲሁም ቀኑን ጨለማ ያደርገዋል” ይሄ ለወቅቶች የጊዜ መለዋወጥ ምክኒያት የሚሆነውን የሚያመለክት ነው፡፡
ይሄ የሚያመለከተው እግዚአብሔር የባህርን ውሃ በዝናብ መልክ በምድር ላይ እንዲዘንብ ማድረጉን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የባህር ውሆችን ይወስድና በምድር ገፅ ላይ እንዲዘንቡ ያደርጋቸዋል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ስሙን በሚያውጅበት ወቅት እነዚህን ነገሮች ተግባራዊ ለማድረግ ኃይሉንና ሥልጣኑን ነው የሚያውጀው፡፡
“ጥፋት” የሚለው አሕፅሮተ ሥም “ጥፋት ይመጣል”ከሚለው ግሥ አንፃር ሊተረጎም ይችላል፡፡“ብርቱዎች”የሚለው ቃል ጠንካራ የሆኑ ሰዎችን በተለይም ወታደሮችን የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “በብርቱዎች ላይ ድንገተኛ ጥፋትን ያመጣል”ወይም “ወታደሮቹን በድንገት ያጠፋቸዋል”(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
“ጥፋት” የሚለው -አሕፅሮተ ሥም“ጥፋትን አደረገ”ከሚለው ግሥ አንፃር ሊተረጎም ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ቅጥሮቹ ይደመሰሱ ዘንድ”ወይም “ቅጥሮቹን ያፈርሳል”(አሕፅሮተ ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
“የእሥራኤል ሕዝብ ማንኛውንም ሰው ይፀየፋሉ፡፡”
“እናንተ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሕዝብ ነው፡፡እዚህ ላይ “እየረገጣችሁ”የሚለው ቃል ደሃ የሆኑ ሰዎች መጥፎ በሆነ ሁኔታ መያዛቸውን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“ ድሃ ሰዎችን በከፍተኛ ደረጃ እየጨቆናችሁ የተወሰነ ስንዴ ትወስዱባቸዋላችሁ፡፡”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“የተወሰነውን የስንዴ ክፍል እንዲሰጥህ አድርገው”
“ድንጋዮችን መጥረብ”ወይም “ሰዎች የጠረቧቸው ”
“የእነርሱ ” ቃል የሚያመለክተው የወይን እርሻዎችን ነው፡፡ይሄ በመሠረቱ ማንም ሰው ወይንን እንደማይጠምቅና ወይንን ለመጥመቅ ቢፈልጉ እንኳን መልካም የሆነ የወይን ፍሬ ሊገኝ እንደማይችል ለማመልከትም ሊሆን ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም“በወይን አርሻዎቻችሁ ውስጥ ከሚገኙ ወይኖች ለራሳችሁ ወይንን አትጠምቁም”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቂት የሆኑ የሰሯቸው የኃጢአቶቻቸው ዝርዝሮች ናቸው፡፡
“ትክክለኛ” የሚለው ቃል እውነተኛ የሆኑ ሰዎችን የሚያመለክት የአሕፅሮተ ቅፅል ሥም(ሰዋሰው) ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ትክክለኛ ሰዎች”ወይም “ፃድቅ ሰዎች”( አሕፅሮተ ቅፅል ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰዎች ክፉ ነገሮችን እንድትሰሩ ለማድረግ ጉቦን ይክፈሏችሁ”ወይም “ሰዎች ስለሌላ ሰዎች በውሸት እንድትናገሩ ገንዘብ ይክፈሏችሁ”
እዚህ ላይ “የተቸገረውን ወደ ከተማው አደባባይ ውሰዱ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ድሃ ሰዎች ወደ ሌላ ሥፍራ እንዲሄዱ ማስገደድን ነው፡፡ድሃ ሰዎች በከተማው አደባባይ የሆኑበትን ምክኒያት ግልፅ ለማድረግ ይቻላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ድሃ ሰዎች በከተማ ደጅ ውስጥ ለሚገኙ ዳኞች ጉዳያቸውን እንዳያቀርቡ አድርጉ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና ግልፅ ያልሆነ የሚለውን ይመልከቱ)
“የተቸገሩ ሰዎች” የሚለው ቃል የተቸገሩ ሰዎችን የሚያመለክት አሕፅሮተ ቅፅል ሥም ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“የተቸገሩ ሰዎች”(አሕፅሮተ ቅፅል ሥምን ይመልከቱ)
ክፉ ሰዎች እንዳይጎዷቸው የሚፈልጉ ሰዎች ክፉ ሥራዎቻቸውን ተቃውመው ከመናገር ተቆጥበዋል፡፡የአሞፅ ትርጉም “አስተዋይ ሰዎች ክፉ ሰዎች የሚያደርጉትን ክፉ ነገሮች ከመናገር ተቆጥበዋል፡፡”
እዚህ ላይ“ክፉ ዘመን”የሚለው ቃል ሰዎች ክፉ መሆናቸውንና ክፉ ተግባር መፈፀማቸውን የሚያመለክት ነው፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል)
“ክፉ ሥራዎችን ተፀየፉ፤መልካም የሆኑ ሥራዎችን ውደዱ” “መልካም” እና “ክፉ”መልካም የሆኑ ድርጊቶችንና ክፉ የሆኑ ድርጊቶችን ይወክላሉ፡፡
እዚህ ላይ “ፍትህን አድርጉ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ፍትህ ስለመረጋገጡ እርግጠኛ መሆንን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“በከተማው አደባባይ ላይ ፍትህ መከናወኑን እርግጠኛ ሁኑ” ወይም “በእነዚህ የከተማ አደባባዮች ላይ ዳኞቹ ፍትህን ስለ ማድረጋቸው እርግጠኞች ሁኑ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የከተማው የአደባባይ ደጆች ወፍራምና ጠንካራ በመሆናቸው ሰዎች ከሞቃቱ የፀሐይ ትኩሣት ራሣቸውን የሚያስጠልሉበት ከመሆኑም ባሻገር የንግድ ልውውጥ የሚደረግባቸውና ዳኝነት የሚሰጥባቸው ሥፍራዎች ነበሩ፡፡ የአሞፅ ትርጉም “በፍርድ አደባዮቻችሁ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ )
እዚህ ላይ “ቅሬታ”የሚለው ቃል ሌሎቹ ከተገደሉና በምርኮ ከተወሰዱ በኋላ በእሥራኤል አገር ውስጥ የሚቀሩትን ሰዎች የሚያመለክት ነው፡፡እዚህ ላይ “ዮሴፍ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው አብዛኛዎቹ የዮሴፍ የዘር ሐረግ የሆኑትን በሰሜን ክፍል ያለውን የእሥራኤል ግዛት ነው፡፡ በአሞፅ 5፤6 ላይ “የዮሴፍ ቤት”የሚለውን ቃል እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም “እስከ አሁን ድረስ በሕይወት ያሉ የዮሴፍ የዘር ሐረጎች”ወይም “በሕይወት የተረፉ እሥራኤላውያን” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሚናገረው ይሄንን ነው”
“ሰዎች በየሜዳው ያለቅሳሉ”
ረዥም ጊዜ የሚወስድ፤ከፍተኛ ድምፅ ያለበት የሚያሳዝን ለቅሶ
በከተማ ውስጥ የሚገኙና ሰዎች የሚሰባበሰቡባቸው ሠፋፊ ሥፍራዎች
“ይጠራሉ”የሚለው ቃል ከዓረፍተ ነገሩ መጀመሪያ ጀምሮ ሃሣቡ ግልፅ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “አልቃሾችን እንዲያለቅሱ ይጠሯቸዋል”(ምልክቶች እንጂ ቃላት ጥቅም ላይ የማይውሉበት የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በተወሰኑ ሰዎች መካከል ወቅት ወደ እነርሱ እንደሚመጣና በመካከላቸው እያለፈ የሚቀጣቸው በሚመስል መልኩ ይናገራል፡፡የአሞፅ ትርጉም “መጥቼ እቀጣችኋሁ”ወይም “እቀጣችኋለሁ”
እግዚአአብሔር ይሄንን ጥያቄ የእግዚአብሔር ቀን በፍጥነት እንዲመጣ በመናፈቃቸው ሊገስፃቸው የተናገረው ነው፡፡ይሄ እንደ መግለጫ ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “የእግዚአብሔርን ቀን ናፈቃችሁ” ወይም “የእግዚአብሔርን ቀን መናፈቅ የለባችሁም”(በሙያ የታገዘ ጥያቄ የሚለውን ተመልከቱ)
እዚህ ላይ“ጨለማ”የሚያመለክተው ጥፋት የሚከሰትበትን ወቅት ሲሆን “ብርሃን”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ደግሞ መልካም ጊዜ የሚከሰትበትን ወቅት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የጨለማና የጥፋት ጊዜ እንጂ የብርሃንና የበረከት ጊዜ አይሆንም”ወይም “በዚያን ዕለት ጥፋት እንጂ በረከት አይኖርም”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ጥያቄ አፅንዖት የሚሰጠው መጥፎ ነገሮች የሚከናወኑ መሆኑን ነው፡፡እንደ መግለጫ ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “የእግዚአብሔር ቀን በእርግጥም ጨለማ እንጂ ብርሃን አይሆንም”ወይም “በእግዚአብሔር ቀን በእርግጥ መልካም ያልሆኑ ነገሮች ይከሰታሉ”(በሙያ የታገዘ ጥያቄ የሚለውን ተመልከቱ)
“በውኑ የእግዚአብሔር ቀን”የሚሉትን ቃላት ከቀደመው ዓረፍተ ነገር መረዳት ይቻላል፡፡ከዚህ በፊት እንደነበረው ጥያቄ በእግዚአብሔር ቀን አሰቃቂ ነገሮች፤መልካም ያልሆኑ ነገሮች እንደሚከሰቱ አፅንዖት ሰጥቶ ይናገራል፡፡ይሄ አንደ መግለጫ ሊነገር ይችላል፡፡“መልካም ነገር ሣይሆን ክፉ ነገሮች የሚከሰቱበት ጊዜ ይሆናል፡፡”(በሙያ የታገዘ ጥያቄንና ተመሣሣይነት የሚለውን ተመልከቱ)
“ዓመት በዓላችሁን”የሚለው ቃል “ጥላቻ”ለሚለው ቃል ትልቅ መግለጫ ነው፡፡እነዚህ ሁለቱ ቃላት በጋራ ሲነገሩ እግዚአብሔር ዓመት በዓላቸውን ምን ያህል እንደጠላው ትልቅ ማሣያ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ዓመት በዓላችሁን በጣም እጠላዋለሁ”
“የተቀደሱት ጉባዔዎቻችሁ ደስ አያሰኙኝም”
ይሄ የዝማሬው ጩኸት ልክ እነደ ዕቃ ወደ ሌላ ሥፍራ ሊወሰድ የሚችል በሚመስል መልኩ ነው የተገለፀው፡፡ይሄ የሚያመለክተው ዝማሬው መቆም ያለበት መሆኑን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የጩኸት ዝማሬያችሁን መዘመሩን አቁሙ”
ደስ የማሰኝ ድምፅ
ይሄ ቃል የሚያመለክተው ብዙ ፍትህና ፅድቅ እንዲኖር ምክኒያት ስለመሆን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እንደሚፈስስ ውኃ ይሆን ዘንድ ብዙ ፍትህ ይኑር፤ሳያቋርጥ እንደሚፈስስ ምንጭ ይሆን ዘንድ ፅድቅ ይኑር” ወይም “ፍትህ እንደ እንደ ፈሳሽ ይክበብ፤ፅድቅም እንደማይቋረጥ ምንጭ ይክበብ፡፡”(ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉ 1/እግዚአብሔር ይሄንን ጥያቄ ያነሣው መሥዋዕትን ባለማቅረባቸው ሊገስፃቸው ፈልጎ ነው ወይም ደግሞ 2/እግዚአብሔር ይሄንን ጥያቄ ያነሣው ከእርሱ ጋር ያላቸውን ግንኙነት በተመለከተ መሥዋዕት እጅግ አስፈላጊው ነገር እንዳልሆነ ሊያሳስባቸው ፈልጎ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“እሥራኤል ሆይ መሥዋዕት ልታመጡልኝ አያስፈልጋችሁም ነበር” (በሙያ የታገዘ ጥያቄ የሚለውን ተመልከቱ)
እግዚአብሔር እየተናገራቸው ያሉትን እሥራኤላውያን የሚናገራቸው ልክ በበረሃ ሲጓዙ ከነበሩት ወገኖች ጋር እንደነበሩ አስመሰሎ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የቀደሙት አባቶቻችሁ አምጥተውልኛል?” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ )
“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ወስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሌላው ሥም ነው፡፡በዚህ አውድ ውስጥ ይሄ የሚያመለክተው የእሥራኤልን ትውልዶች ነው፡፡በአሞፅ 5፡1 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም“እናንተ የእሥራኤል ቤት ሆይ” ወይም “እናንተ የእሥራኤል ነገድ የሆናችሁ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ኮከብ አነሳችሁ”የሚለው ቃል እነርሱን ማምለካቸውን የሚያመለክት ነው፡፡“የሞሎክን ኮከብ አነሳችሁ …የሬፋንንንም”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሁለት ጣዖታት ሥሞች ናቸው፡፡ሰዎች እነርሱን እንዲወክሏቸው ጣዖታትን ቀርፀዋል፡፡(ሥሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ ተመልከቱ)
አንዳንድ ቅጂዎች ይሄንን“ኪዩም”ብለው ይተረጉሙታል፡፡
ከቁጥር 9 እና 10 በስተቀር ይሄ ምዕራፍ በቅኔያዊ ዘይቤ መፃፉን ይቀጥላል፡፡እነዚህ ሁለት ጥቅሶች ብዙ ሳቢ የሆኑ ገፅታዎችን ያዘሉ ናቸው፡፡
ሁኔታው ግልፅ ባለመሆኑና ዝርዝር ነገሮቹን በቀላሉ ማገጣጠም አስቸጋሪ በመሆኑ ቁጥር 9-10ን ለመተርጎም አስቸጋሪ ያደርገዋል፡፡እነዚህን ጥቅሶች በአግባቡ ለመተርጎም ከቀሩት አንዳንድ አጠራጣሪ ነገሮች ጋር አይያዞ መተርጎሙ ይበጃል፡፡እነዚህን ጥቅሶች ከመተርጎም በፊት በቅድሚያ የተለያዩ ቅጂዎችን ማንበቡ ጠቃሚ ይሆናል፡፡
“ተዘልለው የተቀመጡ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች ምቹ ሁኔታ ውስጥ ከመኖራቸው የተነሣ ስለ እግዚአብሔር ፍርድ ብዙም ትኩረት የማይሰጡ መሆኑን ነው፡፡
“በዚህ ታላቅ አገር ውስጥ የሚኖሩ የተከበሩ ሰዎች”የሚለው ቃል ምናልባትም እግዚአብሔር እነዚህ ሰዎች ስለራሣቸው ያላቸውን አስተሳሰብ በተመለከተ በምፀት የሚናገረው ነገር ሊሆን ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ምርጥ በሆነ አገር ውስጥ ምርጥ የሆንን ሰዎች ነን ብለው የሚያስቡ ሰዎች”
“ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች እንደ አጠቃላይ መጠሪያ ነው፡፡በዚህ አውድ አንፃር የእሥራኤልን የዘር ሐረግ የሚመለከት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“የእሥራኤል ነገድ እየመጣ ነው፡፡” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“መጣ” የሚለው ቃል “ይሄዳል”ተብሎ ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ለመርዳት ይሄዳል” (መሄድና መምጣት የሚለውን ተመልከቱ)
ይሄ የከተማ ሥም ነው፡፡(ሥሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ ተመልከቱ)
ታዋቂ የሆኑ ሰዎች ይህንን ጥያቄ ከሌሎች መንግሥታት ይልቅ የእሥራኤልና የይሁዳ መንግሥታት የተሻሉ ናቸው የሚለውን ሃሣብ አፅንዖት ለመስጠት ይጠቀሙበታል፡፡የአሞፅ ትርጉም “የእናንተ ሁለት መንግሥታት ከእነርሱ ይልቅ የተሻሉ ናቸው”(በሙያ የታገዘ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ታዋቂ የሆኑ ሰዎች ይህንን ጥያቄ ከሌሎች መንግሥታት ይልቅ የእነርሱ መንግሥታት የተሻሉ ናቸው የሚለውን ሃሣብ አፅንዖት ለመስጠት ይጠቀሙበታል፡፡የአሞፅ ትርጉም“ከእናንተ ይልቅ ድንበሮቻቸው ያነሱ ናቸው”ወይም “እነዚያ አገራት ከይሁዳና ከሰማርያ ይልቅ አነስተኞች ናቸው፡፡”(በሙያ የታገዘ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ጥፋትን ሊያመጣ አይችልም የሚል አስተሳሰብን ልክ ሰዎች “የጥፋት ቀንን” እንደ ዕቃ ከአጠገባቸው ዘወር እንደሚያደርጉት ዓይነት ነገር ተገልጿል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ይሄንን ለማመን የማይፈልጉትን ሰዎች ጥፋትን እንዲለማመዱ አደርጋቸዋለሁ፡፡” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ወንበር” የሚለው ቃል ግዛትንንና መግዛትን የሚያመለክት አጠቃላይ ሥም ነው፡፡እዚህ እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ጥፋትን እንዲያመጣ ክፉ ሥራዎቸን የሚሰሩ ሰዎች “አመፅን” በመሥራት አመፁ ራሱ በላያቸው ላይ እንዲሰለጥን እንደፈቀዱ ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ለመሆኑ ክፉ የሆኑ ሰዎች እንዲያጠፏችሁ እንድልክ ምክኒያት የሆኑት ሰዎች እነማን ይሆኑ?” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውለውን ቃል ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
በዚያን ወቅት እስራኤላውያን ምግባቸውን የሚመገቡት መሬት ላይ በተነጠፈ ጨርቅ ላይ ወይም ተራ የሆነ መቀመጫን በመጠቀም ነበር፡፡
“በዝሆን ጥርስ የተዋቡ አልጋዎች” ወይም “ውድ የሆኑ አልጋዎች”
ግዙፍ ከሆኑ እንስሳት የሚገኙ ነጭ ጥርሶችና ቀንዶች (የማይታወቁ የሚለውን ተርጉሙት)
እንደ ሰነፍ ሰዎች መተኛት
ለመተኛት የሚበቃ ለስላሣ የሆነ መቀመጫ
ለዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1/አዳዲስ ዝማሬዎችንና እነዚህን ዝማሬዎች በሙዚቃ መሣሪያዎች ለመጫወት አዳዲስ ፈጠራዎችን ይፈጥራሉ፡፡2/አዳዲስ የሙዚቃ መሣሪያዎችን ይሰራሉ፡፡
ይሄ የሚያመለክተው ከተለመደው የወይን መጠጫ ይልቅ ትልቅ የወይን መጠጫን ስለሚጠቀሙ ብዙ ወይንን ይጠጣሉ የሚለውን ነው፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውለውን ቃልና ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ዮሴፍ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የዘር ሐረጉን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “በቅርብ ጊዜያት ውስጥ በጠላቶቻቸው ስለሚጠፉት የዮሴፍ ትውልዶች አያዝኑም”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“ወደ ምርኮ ከሚጋዙት ሰዎች የመጀመሪያዎቹ ይሆናሉ”ወይም “በመጀመሪያ በምርኮነት እልካቸዋለሁ”
“ተዘልለው ድግስ የሚደግሱበት ምቹ የሆነ ጊዜ አይሆንላቸውም”
የሚናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ እግዚአብሔር ስለራሱ በራሱ ሥም ይናገራል፡፡በአሞፅ 3፤143 ላይ ይሄንን እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም“ይሄ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የተናገረው ቃል ነው”ወይም “ይሄ እኔ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የተናገርኩት ቃል ነው፡፡”(መጀመሪያ፤ሁለተኛና ሶስተኛ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ያዕቆብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የያዕቆብን ትውልድ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ማስተዋል የሌላቸው ከመሆናቸው የተነሣ የያዕቆብን ቤት ተፀየፍኩ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር አራሾቻቸውን የጠላው አዳራሾቻቸው ለሠላማችን መሠረቶች ናቸው ብለው ስለሚምኑ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የእሥራኤልን ሕዝብ የጠላሁበት ምክኒያት በእኔ ሣይሆን በአዳራሾቻቸው ስለሚታመኑ ነው፡፡”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውንና ግልፅ ያልሆነ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የእሥራኤልን ሕዝብ ለጠላቶቻቸው አሣልፎ በሚሰጥበት ወቅት ሊፈጠሩ ይችላሉ ብሎ የገመታቸውን ሁኔታዎች በአሞፅ 6፡9-10 ላይ ይገልፀዋል፡፡(ግምታዊ ሁኔታዎች የሚሉትን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው አሰቃቂ ነገር እንደሚከናወንና እነዚህ አሥር ሰዎች ለመደበቅ ወደ ቤት ውስጥ የሚገቡ መሆኑን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“አሥር ሰዎች ቤት ውስጥ የሚደበቁ ቢሆኑም እንኳን እነርሱም ይሞታሉ፡፡”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውንና ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የእነዚህ ቃላት ትርጉም ግልፅ አይደለም፡፡ለእነዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት 1/ “የሰዎቹ ቤተሰብ” የሚባለው ሰው “አካላቸውን ወስዶ” “ሬሣቸውን የሚያቃጥለውን” ሰው ሲሆን ይህ ሰው አሥሩ የቤተሰቡ አባላት ሕይወት ካለፈ በኋላ በቤት ውስጥ ተደብቆ ከነበረ ሰው ጋር እየተነጋገረ ነው ወይም 2/ “ሬሣቸውን ለመውስድ የሚመጣው ሰው”“የሰዎቹ የቅርብ ዘመድ”“ሬሣውን ከሚገንዘው ሰው የተለየ ሰው ነው”እርስ በእርሳቸውም በቤት ውስጥ ይነጋገራሉ፡፡የአሞፅ ትርጉም“የሰዎቹ የቅርብ ዘመዶች ሬሣዎቹን ወስደው ከቤቱ ውስጥ ከወጡ በኋላ ሬሣዎቹን የሚያቃጥለው ሰው ደግሞ ከእነርሱ ጋር አብሮ ይሄዳል…በቤት ውስጥ በነበሩበት ወቅት ቅርብ ዘመዳቸው የሆነው ሰው ሬሣዎቹን ለሚያቃጥለው ሰው “በአንተ ዘንድ አለን?”ብሎታል፡፡
“የሞተ አካልን መሰብሰብ”
የዚህ ትርጉም ግልፅ አይደለም፡፡ይሄ ጥያቄውን የጠየቀው ሰው ፍርሃት እንደያዘውና የሚመልሰውም ሰው የእግዚአብሔርን ሥም በግድየለሽነት እንደሚጠራ ነው የሚያመለክተው፡፡ይህንን የሚያደርግ ከሆነ የእግዚአብሔርትኩረት ወደ እነርሱ በመሳብ በሕይወት እንዳይኖሩ ሊያደርጋቸውም ይችላል፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውንና ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ )
“ስሙ”ወይም “ትኩረታችሁን ወደዚህ አድርጉ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ የሆኑ ትርጉሞች ያላቸው ናቸው፡፡“ትልቁ ቤት”እና “ትንሹ ቤት”በሚለው መካከል ያለው ንፅፅር ትርጉም ሁሉንም ቤቶች የሚመለከት ጉዳይ መሆኑን ነው፡፡(ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በአድራጊ ግሥ ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም“ጠላት ትልቁን ቤት ወደ ፍርስራሽነት ይለውጠዋል፡፡”(አድራጊ ግሥንና ተካፋይ ያልሆነ የሚለውን ይመልከቱ)
ለእነዚህ ሐረጎች ሁለቱንም ቃላት መጠቀም ትችላላችሁ፡፡
ይሄ ሰዎች በገባቸው መረጃ አኳያ ሊገለፅ የሚችል ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ጠላቶች ትንሹን ቤት ወደ አመድነት ይለውጡታል፡፡” (ቃላትን ሳይጠቀሙ ሃሣብን በምልቶች(ሥነፅሑፋዊ) መግለፅ የሚለውን ይመልከቱ)
ግሣፄን ያደርግ ዘንድ ሃሣባቸውን ወደ እርሱ እንዲሰበስቡ ለማድረግ አሞፅ ሁለት የበሰሉ ጥያቄዎችን ያቀርባል፡፡
አንድ ፈረስ ጉዳት ሳይደርስበት በዓለታማ ኮረብታዎች ላይ ሊጋልብ አይችልም፡፡አሞፅ እነዚህን ሁለት የበሰሉ ጥያቄዎችን የጠየቀው አድራጎታቸውን ለመገሰፅ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ፈረሶች በዓለታማ ኮረብቶች ላይ ሊሮጡ አይችሉም፡፡”(በሙያ የታገዘ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ )
ሰው በዓለታማ ሥፍራ ላይ ሊያርስ አይችልም፡፡አሞፅ እነዚህን ሁለት ሪቶሪክ ጥያቄዎችን የጠየቀው አድራጎታቸውን ለመገሰፅ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ሰው በዓለታማ ሥፍራ ላይ በበሬ አያርስም፡፡”(በሙያ የታገዘ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ትክክለኛ የሆነ ነገርን የማዛባት ጉዳይ መሪዎች“ፍትህን ወደ ሐሞትነት”እንደለወጡ ተደርጎተነፃፅሯል፡፡የአሞፅ ትርጉም“ትክክለኛ የሆነ ነገርንታጣምማላችሁ” ወይም “ቅን ሰዎችን የሚጎዱ ሕጎችን ታወታላችሁ፡፡”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ከመጀመሪያው የዓረፍተ ነገር ክፍል ጋር ተመሳሳይነት ያለው ነው፡፡ትክክለኛ ነገሮችን ማዛባት ሰዎች የፅድቅን ፍሬ በመውሰድ ወደ መራራ ጣዕም እንደለወጡትተደርጎ ተነፃፅሮ፡፡የአሞፅ ትርጉም “ትክክለኛ የሆነ ነገርን ታጣምማላችሁ ”ወይም “ትክክለኛ ነገር ያደረጉትን ሰዎች ትቀጣላችሁ”(ንፅፅርና ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የከተማ ስሞች ናቸው፡፡(እነዚህን ስሞች እንዴት እንደምትተረጉሟቸው እዩ)
ሰዎቹ በራሣቸው ኃይል ከተማዋን እንደወሰዱዷትአፅንዖት ለመስጠት በጥያቄ መልክ ያቀርባሉ፡፡የአሞፅ ትርጉም “ዓረባን የያዝናት በራሣችን ጉልበት ነው” (በሙያ የታገዘ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስሙ”ወይም “ትኩረት ሥጡ”
“ቤት ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎችን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“የእሥራኤል ሕዝብ”( ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ ስለ ራሱ በራሱ ሥም ይናገራል፡፡ይሄንን በአሞፅ 3፤13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም“የሠራዊት ጌታ የእግዚአብሔር እንዲህ ይላል”ወይም “ይህንን የተናገርኩት የሠራዊት ጌታ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፡፡”(የመጀመሪያ፤ሁለተኛና ሶስተኛ አካልን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ሐማት”የሚለው ቃል የእሥራኤል ሰሜናዊ ክፍልን የሚያመለክት ሲሆን “የዓረባ ወንዝ”ደግሞ ደቡባዊውን ክፍል የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ከሰሜናዊው የአገራቸው ድንበር ጀምሮ እስከ ደቡባዊ ድንበር ድረስ ”( ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)“
በክረምት ወራት ብቻ የሚፈስስ አነስተኛ የሆነ ወንዝ
ፀሐፊው አንድ አስገራሚ ነገር ለመናገር የተዘጋጀ እንደሆነ ለአንባቢው ይናገራል፡፡ቋንቋችሁ ይሄንን የሚገልፅበት የተለየ መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡
በአሞፅ 4፤9 ላይ ይሄንን እንዴት አድርጋችሁ እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
“ንጉሡ ከታጨደው ውስጥ የእርሱን ድርሻ ከወሰደ በኋላ”
“የአንተ ሕዝብ”እና “እኛ” የሚለው ነገር ግልፅ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እባክህ ሕዝብህን ይቅር በል”ወይም “እባክህን ይቅር በለን”( ቃላትን ሳይጠቀሙ በምልክቶች (ሥነፅሑፍ) ሃሣብን መግለፅ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ያዕቆብ” የሚለው ቃል የእሥራኤልን ትውልድ ለማመልከት የዋለ ቃል ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እኛ እሥራኤላውያን እንዴት እድርገን ነው በሕይወት የምንቆመው?እኛ እጅግ ታናናሾችና ደካሞች ነን” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሐፊውአንድ አስገራሚ ነገር ለመናገር የተዘጋጀ እንደሆነ ለአንባቢው ይናገራል፡፡ቋንቋችሁ ይሄንን የሚገልፅበትየራሱ ሆነ መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡
“ጌታእግዚአብሔር ሰዎችን ለመቅጣት የሚቃጠል እሣትን ተጠቀመ”
እዚህ ላይ “ያዕቆብ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእሥራኤልን ትውልዶች ነው፡፡በአሞፅ 7፤2 ላይ ይሄንን እንዴት አድርጋችሁ እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም “እሥራኤላውያን እንዴት አድርገው ነው በሕይወት የሚኖሩት?እኛ እጅግ ታናናሾችና ደካሞች ነን፡፡” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
በአንደኛው ጫፍ ላይ ከበድ የሚል ነገር ያለው ሆኖ ግንባታዎች በሚካሄዱበት ወቅት ግድግዳዎቹ ከላይ እስከ ታች ድረስ ቀጥ ብለው እንዲቆሙ ለማድረግ የሚረዳ ገመድ ነው፡፡
እግዚአብሔር ለአሞፅ ትምህርት ለመሥጠት ጥያቄ በመጠየቅ ይቀርባል፡፡የአሞፅ ትርጉም “የምታዩትን ንገሩኝ”(በሙያ የታገዘ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቡ አመፀኞች መሆናቸውን በማየትና ፍርድ ለመሥጠት ያለውን ሃሣብ ለመግለፅ እሥራኤላውያን እንደ ግድግዳ እንደሚመሰሉና እግዚአብሔር ድግሞ ቱምቢን በመጠቀም ግድግዳው ቀጥተኛ እንዳልሆነ ያረጋገጠ በሚመስል መልኩ ነው የሚናገረው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ሕዝቤ እሥራኤል አመፀኞች ናቸው፡፡ከላይ እስከ ታች ድረስ እንዳልተስተካከለ ግድግዳዎች ናቸው”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሠይፍ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጠላትን ነው፡፡ይሄ የራሱ በሆነ አገላለፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “የኢዮርብዓምን ቤት የሚያጠቃ ሠራዊት እልካለሁ፤እነርሱም የይሥሐቅን የኮረብታ መስገጃዎችና የእሥራኤልን ቤተ መቅደሶች ባድማ ያደርጋሉ”( ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃልን እና አድራጊ ግሥን ወይም ተካፋይ ያልሆነ የሚለውን ይመልከቱ )
እነዚህ ሁለቱም ቃላት የእሥራኤልን ቤት የሚያመለክቱ ናቸው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የይሥሐቅ ትውልድ”…“የእሥራኤል ሕዝብ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ቤት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ቤተሰብን ነው፡፡በአሞፅ 1፤1 ላይ እንዳደረጋችሁት ሁሉ ኢዮርብዓም የሚለውን ቃልንም ተርጉሙት፡፡የአሞፅ ትርጉም “ኢዮርብዓምና ቤተሰቡ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት 1/አሜስያስ በቤቴል ውስጥ የቀረ ብቸኛ ካህን ነበር 2/አሜስያስ በቤቴል ውስጥ ለነበሩ ካህናት አለቃ ነበር
ይሄ የአንድ ሰው ሥም ነው፡፡(ሥሞች እንዴት ነው መተርጎም የሚኖርባቸው?የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ቤት” የሚለው ቃል የሚወክለው “ሕዝቦችን” ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “አሞፅ እዚሁ በእሥራኤላውያን መካከል ሆኖ መጥፎ ነገርን እያሴረባችሁ ነው”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ )
እዚህ ላይ“ምድር” የሚለው ቃል የሚያመለክተው “ሕዝቦችን” ነው፡፡እዚህ ላይ “ሠላምን ማናጋት” የሚለው ሃሣብ የተገለፀው አሞፅ ካባድ እንደሆነ ግዑዝ ዕቃ እንደሆነና ምድሪቱ ለመሸከም እንዳቃታት ተደርጎ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እርሱ የሚናገረው ቃል የሕዝቡን ሠላም ያናጋል”ወይም “የሚናገረው መልዕክት በሕዝቡ መካከል ችግር እንዲፈጠር ያደርጋል፡፡”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውንና ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ሠይፍ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጠላቶችን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ጠላቶች ኢዮርብዓምን ይገድሉታል”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እንጀራን ብላ”የሚለው ቃል የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙም ገንዘብ ማግኘት ወይም አንድ ነገርን በመሥራት ለኑሮ የሚበቃ ነገር ማግኘትን ነው የሚያመለክተው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እዚያ ሥፍራ ላይ ትንቢት ስለምትናገር ገንዘብ የሚከፍሉህን ሰዎች ፈልግ”ወይም “እዚያ ሥፍራ ላይ ትንቢት ተናገርና ምግብ ያቅርቡልህ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“የንጉሥ መቅደስ” እና “የመንግሥት ቤት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ተመሳሳይ ሥፍራዎችን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ንጉሡ የሚያመልክበት አገር አቀፉ የመቅደስ ሥፍራ እዚህ ነው፡፡”
በአሞፅ 1፤1 ላይ “እረኛ”ትብሎ ስለሚጠራ ምናልባት “በጎችን”የሚጠብቅ ለማለት ይሆናል፡፡
ዋርካዎች እስከ 15 ሜትር የሚደርስ ቁመት አላቸው፡፡የአሞፅ ትርጉም“የሾላ ዛፎች)”(የማይታወቁ ነገሮችን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“አሁን” የሚለው ቃል ተከትለው በሚመጡት ሃሣቦች ላይ ትኩረትን እንዲያደርጉ ለማስቻል ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡
እዚህ ላይ “ቤት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የይሥሐቅን የትውልድ ሐረግ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“ ለይሥሐቅ ትውልድ አትስበክ፡፡” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ሠይፍ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጠላቶችን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ጠላቶች ወንዶችና ሴት ልጆቻችሁን ይገድላሉ፡፡”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን)
ይሄ በአድራጊ ግሥ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ሌሎች ሰዎች ምድራችሁን ይወስዱና ይከፋፈሉታል”(አድራጊ ግሥ ወይም ተካፋይ ያልሆነ የሚለውን ይመልከቱ)
በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት የሌላቸው ሕዝብ የሞላበት ምድርን በተመለከተእዚህ ላይ የሚገለፀው ልክ ምድሪቱ እንደረከሰች ተደርጎ ነው፡፡እዚህ ላይ ይሄ የሚያመለክተው የእሥራኤልን ሰሜናዊ ክፍል ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ባዕድ አገር”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ተመልከት”የሚለው ቃልአሞፅ አንድ ደስ የሚያሰኝ ነገር መመልከቱን ያሣያል፡፡፡፡የአሞፅ ትርጉም“የቃርምያ ፍሬ የሞላበትን ዕንቅብ ተመለከትኩ”
“የደረሰ ፍሬ”
እግዚአብሔር አሞፅን ለማስተማር ጥያቄን ይጠቀማል፡፡የአሞፅ ትርጉም “አሞፅ የምታየው ነገር ምን አንደሆነ ንገረኝ ”(በሙያ የታገዘ የሚለውን ይመልከቱ)
“በዚያን ወቅት”
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ ስለ ራሱ በራሱ ሥም ይናገራል፡፡ይህንን በአሞፅ 4፡5 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሚናገረው ይሄንን ነው”ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርኩት ይህንን ነው”(መጀመሪያ፤ሁለተኛና ሥስተኛ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ፍቺ ሊሆኑ የሚችሉት ነገሮች 1/እግዚአብሔር ሊያመጣ ያለውን ከባድ ቅጣት ፀጥ ብለው እንዲያዳምጡ እየነገራቸው ነው፡፡ ወይም 2/እግዚአብሔር ቅጣቱን ካመጣባቸው በኋላ ከመፀፀታቸው የተነሣ ሰዎች ፀጥ ይላሉ፡፡
አሞፅ እየተናገረ ያለው ድሆችን ስለሚጎዱ ሐብታም ነጋዴዎች ነው፡፡
ይሄ አሕፅሮተ ቅፅል ሥምን (ሰዋሰው)በማስወገድ “ችግረኛ” እና “ድሃ”የሚለው አፅንዖት ለመሥጠት ይሆናል ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “እናንተ ለተቸገሩ ሰዎች እንቅፋት የምትሆኑና በምድሩ ላይ የሚኖሩትን ድሆች በኃይል የምታስወግዱ”(አሕፅሮተ ቅፅል ሥም የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎችን መጉዳት ሰዎችን በእግር እንደመርገጥ ተደርጎ ተደርጎ ተነግሯል፡፡የአሞፅ ትርጉም “እናንተ ሰዎችን የምትጎዱ”ወይም “እናንተ ሰዎችን የምታስጨንቁ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህን ጥያቄዎች ነጋዴው የሚጠይቀው ነጋዴዎቹ ዕቃዎቻቸውን የሚሸጡበትን ትክክለኛ ጊዜ እንዲያውቁት አፅንዖት ለመስጠት ነው፡፡ይሄ እንደ ቀጥተኛ ያልሆነ አባባል ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም“እህልን እንሸጥ ዘንድ መባቻው መቼ ያልፋል?ስንዴውን እንደንሸምት ሰንበት መቼ ያልፋል?የሚል ጥያቄን ዘወትር ይጠይቃሉ፡፡”(በሙያ የታገዘ ጥያቄና ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ አባባሎች የሚለውን ይመልከቱ)
ነጋዴዎቹ የውሸት ሚዛንን በመጠቀም በፊት ከነበረው ይልቅ ብዙ ነገር እንደሰጡ በማስመሰል ክፍያውንም ከወትሮው እንዲቀንስ ያደርጋሉ ማለት ነው፡፡
“አንገዛ ዘንድ”የሚለው ቃል ግልፅ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ችግረኞችን በአንድ ጥንድ ጫማ መግዛት”(ቃላትን ሳይጠቀሙ በምልከቶች ብቻ (ሥነፅሑፍ) ሃሣበን መግለፅ የሚለውን ይመልከቱ )
እዚህ ላይ “የያዕቆብ ክብር”የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡እንዲሁም “ያዕቆብ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእርሱ የዘር ሐረግ የሆኑትን እሥራኤላውያንን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“እግዚአብሔር በራሱ ሥም እንዲህ ብሎ ምሏል”ወይም “እሥራኤላውያን የሚመኩበት እግዚአብሔር ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ )
እዚህ ላይ አሞፅ የናይል ወንዝ ማዕበል ከፍና ዝቅ እንደሚል ሁሉ እግዚአብሔር ሕዝቡ ላይ በሚፈርድበት ወቅት ምድሪቱን ከማናወጡ ጋር ያነፃፅረዋል፡፡(ተነፃፃሪ የሚለወን ይመልከቱ)
ይሄ የናይል ሌላኛው ስሙ ነው፡፡
“በዚያን ዘመን ይፈፀማል”
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ ስለ ራሱ በራሱ ሥም ይናገራል፡፡ይሄንን በአሞፅ 4፤5 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሚናገረው ይህንን ነው” ወይም “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ያለው ይሄንን ነው” (መጀመሪያ፤ሁለተኛና ሦስተኛ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ራሱን የሚላጨው ሐዘን ላይ መሆኑን ለመግለፅ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ራሣችሁን እንደትላጩ ያደርጋችኋል” (ተምሣሌታዊ ድርጊትን ይመልከቱ)
አንድ ልጅ ብቻ እንዳላቸውና ያ አንዲያ ልጃቸው እንደሞተባቸውየሚገልፅ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “አንድ ልጅ ብቻ ኖሯቸው ለእርሱ እንደሚያለቀሱ”(ቃላትን ሳይጠቀሙ ሃሣብን መግለፅ የሚለውን ይመልከቱ)
አሰቃቂና መጥፎ ነገሮች በቀን ብርሃን መከናወናቸው ልክ ቀኑ ራሱ መራራ ጣዕም አንዳለው ዓይነት ተደርጎ ተነግሯል፡፡የአሞፅ ትርጉም“ በዚያን ወቅት የሚከናወኑ ነገሮች ሁሉ ለታላቅ ሐዘን ይዳርጓችኋል፡፡”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ልክ ቀኑ ራሱ “እየተራመደ እንደሚመጣ” ዓይነት ተገልጿል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ቀን ይመጣል” ወይም “ለወደፊቱ” (ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ ስለ ራሱ በራሱ ሥም ይናገራል፡፡ይሄንን በአሞፅ 4፤5 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሚናገረው ይህንን ነው” ወይም “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ያለው ይሄንን ነው” (የመጀመሪያው፤ሁለተኛውንና ሦስተኛውን ይመልከቱ)
ሰዎች ከእግዚአብሔር መልዕክት ለመስማት ፈልገው እግዚአብሔር ለመናገር ፈቃደኛ ስለማይሆንየቃሉ ረሃብ እንደሚመጣባቸው ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡የአሞፅ ትርጉም “በምድሪቱ ውስጥ ከረሃብ ጋር የሚመሳሰል ነገር በማመጣበት ወቅት… ሆኖም የእግዚአብሔርን ቃል በመስማት ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ በመጀመሪያው ማንነት ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ከእኔ የሆነ ቃል፤እግዚአብሔር”ወይም “የእኔ መልዕክቶች” (የመጀመሪያ፤ሁለተኛና ሦስተኛ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ከባህር እስከ ባህር”እና “ከሰሜን እስከ ምሥራቅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእሥራኤልን ምድር ሁሉ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የእግዚአብሔርን ቃል ለማግኘት እዚህና እዚያ እያሉ ይቅበዘበዛሉ፡፡”(ምሕፃረ ቃል የሚለውን ይመልከቱ))
ይሄ የሚያመለክተው በደቡብ በኩል ሙት ባህርንና በምዕራብ በኩል ደግሞ የሜዲቴሪያን ባህርን ነው፡፡(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀት የሚልውን ይመልከቱ)
“በዚያን ወቅት”
ጉልበት ሁሉ ሲሟጠጥ
እዚህ ላይ “ኃጢአት” የሚለው ቃል ሰዎች በሰማርያ ውስጥ የሚያመልኳቸውን ጣዖታት የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የሰማርያ ጣኦት”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ ከአምልኮ ጋር በተያያዘ መሐላ የማድረጊያ መንገድ ነው፡፡ሰዎቹ ሕያው ነው የሚሉትን የዳንን አምላክ ማመናቸውን ስላወጁ ቃል የገቡትን ነገር በተግባር እንደሚፈፅሙት አፅንዖት ሰጥተው መናገራቸው ነው፡፡
ይሄ ምናልባትም ሰዎች ጣዖታትን ለማምለክ ወደ ቤርሳቤህ ጉዞ በሚያደርጉበት ወቅት የሚያልፉባቸውን መንገዶች የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡እዚህ ላይ እንደገና የሚያሣየው ከአምልኮ ጋር የተያያዘ መሐላ የማድረግ ብቸኛ መንገዳቸው መሆኑን ነው፡፡የተሳሉትን ነገር ለማድረግ ይችሉ ዘንድ ወደ ቤርሳቤህ የሚወስደው መንገድ በእርግጥ አለ ብለው ይናገራሉ፡፡
ይሄ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ይሞታሉ”(ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለአሞፅ ሌላ ራዕይን ያሣየዋል፡፡
እግዚአብሔር እነዚህን ትዕዛዛት ለማን እንደሚናገር ግልፅ አይደለም፡፡
ይሄ እግዚአብሔር ስለ ጉልላቶቹና ስለ መቅደሱ መሠረቶች በተገናኘ መልኩ የተናገረው ነገር ነው፡፡(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀት የሚለውንና ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መድረኮቹ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ቤተ መቅደሱን በአጠቃላይ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ቤተ መቅደሱ በሙሉ ይናወጥ ዘንድ”(አጠቃላይ ሃሣቡን በአጭር ንግግር የመግለፅ ዘዴ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ራስ”የሚለው ቃል በአጠቃላይ ማንነቱን የሚያመለክት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “መቅደሱ በሰዎች ላይ ወድቆ ይገድላቸው ዘንድ ጉልላቶቹን ምታ”(አጠቃላይ ሃሣቡን በአጭር ንግግር የመግለፅ ዘዴ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ሰይፍ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው ተዋጊዎች በሠይፋቸው የሚያጠቁበትን ሁኔታ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የተቀሩትን የሚገድል የጠላት ሠራዊትን እልካለሁ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ወደ ሲዖል የሚሰደዱበትን ሁኔታ ወይም ሞትን ለማምለጥ ሲሉ ወደ ሰማይ የመሄዳቸውን ጉዳይ የተጋነነ በሚመስል መልኩ አቅርቦታል፡፡እዚህ ላይ “ሲዖል” እና “ሰማይ”እንደ ምሕፃረ ቃል ሆኖ ሥፍራዎችን በሙሉ የሚወክል ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ወደ ሲዖልና ወደ ሰማይ ቢሄዱ እንኳን ከእኔ ሊያመልጡ አይችሉም፡፡” (ሆን ብሎ አጋኖ መናገርን፤አጠቃላይነትንና ምሕፃረ ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“እጅ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ኃይል ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ከዚያ አወጣቸዋለሁ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚእብሔር ወደ ቄርሜሎስ ተራራ ራስ ሊሸሸጉ የሚሮጡትን ወይም ለመደበቅ ወደ ጥልቅ ባህር የሚሄዱትን በሚመለከት የተጋነነ ገፅታን ያቀርባል፡፡እዚህ ላይ “በቀርሜሎስ ራስ”እና “ጥልቅ ባህር”ሥፍራዎችን ሁሉ የሚያመለክቱ ምሕፃረ ቃሎች ናቸው፡፡የአሞፅ ትርጉም “በቄርሜሎስ ራስ ላይ ቢሸሸጉ እንኳን…የማላይ መስሏቸው ወደ ባህር ጥልቅ ለመሄድ ቢሞክሩ እንኳን”(ሆን ብሎ አጋኖ መናገርን፤አጠቃላይነትንና ምሕፃረ ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ያልታወቀ አደገኛ እንስሳ፤በኤደን ገነት የታየው ወይም በተለምዶ የምናውቀው ዓይነት እባብ ያልሆነ፡፡
ይሄ አድራጊ ግሥ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ጠላቶች ቢማርኳቸውና ወደ ባዕድ አገር ይዘዋቸው ቢሄዱ እንኳን ”(አድራጊ ግሥን ወይም ተካፋይ ያልሆነ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ሠይፍ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጠላቶችን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እዚያ ጠላቶቻቸው እንዲገድሏቸው አደርጋለሁ”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ወንዙ”እና “የግብፅ ወንዝ” የሚሉት ሁለቱም ቃላት የሚያመለክቱት የናይልን ወንዝ ነው፡፡እግዚአብሔር ምድሪቱ እንድትናወጥ የሚያደርግበትን መንገድ ከናይል ወንዝ መነሳትና መስጠም ጋር ያነፃፅረዋል፡፡(ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ (ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ))
ይሄ ምናልባት የጥንት ሰዎች ወደ እግዚአብሔርቤተመንግሥት የሚያመራው መንገድ በደረጃዎች ነው ብለው ስለሚያስቡ ይሆናል፡፡ሆኖም አንዳንድ ቅጂዎች “ቤተመንግሥት” እና “ክፍሎች”የሚል ትርጉም ባለውበተለየ የዕብራይስጥ ቃል እንዲነበብ ይፈልጋሉ፡፡እዚህ ላይ “ደረጃዎቹ”የሚለው ቃል የእግዚአብሔር መንግሥት ለሚለው ቃል ተመሳሳይ ሃሣብ ያለው ሊሆን ይችላል፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ“ጠፈር” የሚለው ቃል የመፅሐፍ ቅዱስ ፀሐፊዎች የሚገልፁት በምድር ላይ እንዳለ ጉልላት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ሠማይን በምድር ላይ ይዘረጋል፡፡”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ የሚያመለክተው የባህር ውኃ በምድር ላይ እነደ ዝናብ እንዲዘንብ ማድረጉን ነው፡፡በአሞፅ 5፡8 ላይ ይሄንን እንዴት እንደምትተረጉሙት ተመልከቱ፡፡ኤቲ “ውኃውን ወስዶ በምድር ላይ እንዲዘንቡ ያደርጋቸዋል”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር እነዚህን ነገሮች ለማከናወን ኃይሉንና ሥልጣኑን ያውጃል፡፡ይሄንን በአሞፅ 2፤111 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም “አዎ የእሥራኤልን ሕዝብ ከግብፅ ምድር አወጣሁ፤ፍልሥጤማውያንንም ከከፍቶር ሶርያውንንም ከቂር አወጣሁ፡፡”የአሞፅ ትርጉም(በሙያ ላይ የተደገፈ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
በአሞፅ 1፤5 ላይ የዚህን ሥፍራ ሥም እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
እዚህ ላይ “ዓይኖች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር ስለራሱ በሶስተኛ አካልነቱ ሲናገር ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “እኔ እግዚአብሔር የዚህ መንግሥት ሰዎች እጅግ ኃጢአተኞች እንደሆኑ አይቻለሁ” (ሚቶኖሚ አንደኛ፤ሁለተኛና ሶስተኛ አካልን ይመልከቱ)
“ከምድርም ፊት”የሚለው አነጋገር “ሙሉ በሙሉ” ማለት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“ይህንን መንግሥት ሙሉ ለሙሉ አጠፋዋለሁ” (ፈሊጣዊ አነጋገርን ተመልከቱ)
እዚህ ላይ “ቤት” የሚለው ቃል የሚወክለው ቤተሰብን ሲሆን “ያዕቆብ”የሚለው ደግሞ የእርሱን ትውልዶች የሚገልፅ ነው፡፡(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ቤት” የሚለው ቃል የሚያመለክትው ቤተሰብን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የእሥራኤል ሕዝብ”( ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የሚያሣየው እህል በወንፊት ውስጥ ሲያልፍና ደንጋዮቹ ተንገዋለው ሲቀሩ ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም፡- ኃጢአተኛ የሆነውን የእሥራኤልን ሕዝብ እግዚአብሔር ያስወግደዋል የሚል ሃሣብ ነው ያለው፡፡(ተነፃፃሪ የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ ቀዳዳዎች ያሉት ወለል ሲሆን ትልልቅ ነገሮችን በውስጡ የማያሣልፍ ነው፡፡
እዚህ ላይ“ሠይፍ” የሚለው ቃል የሚመለክተው ጠላቶችን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“ጠላቶች የሕዝቤን ኃጢአተኞች ሁሉ ይገድላሉ”( ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ )
ጥፋትን መተግበር ልክ ጥፋት አንድን ሰው እንደሚውጠውና እንደሚያገኘው ተደርጎ ነው የተገለፀው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ጥፋት እኛን ሊያገኘን አይችልም”ወይም “መጥፎ ነገር አይደርስብንም” (ሲ ሜታፎር)
“በዚያን ዘመን”
የእሥራኤልን ሕዝብ እንደገና ታላቅ ማድረግን በተመለከተ ልክ የዳዊት ምንግሥት ድንኳን እንደሆነና እግዚአብሔር ደግሞ አንስቶ አንደገና እንደሚተክለው ተደርጎ ቀርቧል፡፡የአሞፅ ትርጉም “የዳዊት ድንኳን ልክ እንደወደቀ ድንኳን ቢሆንም እንኳን እርሱ ግን መልሶ ያቆመዋል፡፡”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
“ቅጥሯን አድሳለሁ”
“የፈሰውን እንደገና አድሼ ከብዙ ዘመን በፊት እንደነበረችው ጠንካራ አድርጌ አቆማታለሁ፡፡”
ወድቀው የቀሩ የየአዳራሾቹየተወሰኑ ክፍሎች
“የቀረው የኤዶምያስ ግዛት”
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡“በስሜ የተጠሩት”የሚለው አነጋገር ትርጉሙ በአንድ ወቅት የእግዚአብሔር ንብረት እንደነበሩየሚያሣይ ነው፡፡ ይሄ ማለት ባለፉት ጊዜያት ሕዝቡ ድልን አግኝተው እነዚህን ግዛቶች ተቆጣጥረዋቸው ነበር ማለት ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “ለእኔ የነበሩ አህዛብ ሁሉ”ወይም “ባለፉት ጊዜያት እሥራኤላውያን ድል እንዲነሷቸው ያደረግኳቸውን አህዛብ” (ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል፤ፈሊጣዊ አነጋገር፤በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና ግልፅ ያልሆነ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ ስለ ራሱ በራሱ ሥም ይናገራል፡፡ይሄንን በአሞፅ 3፤13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሚናገረው ይህንን ነው” ወይም “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ያለው ይሄንን ነው”(የመጀመሪያ፤ሁለተኛና ሦስተኛ የሚለውን ይመልከቱ)
ፀሐፊው አንድ አስደናቂ የሆነ ነገርን ሊናገር እንደተዘጋጀ ለአንባቢያን ይናገራል፡፡ምናልባት ቋንቋችሁ ይህንን የሚገልፅበት መንገድ ሊኖረው ይችል ይሆናል፡፡
ወደፊት የሚመጡ ቀናቶች “ወራት እንደሚመጡ” በሚመስል መልኩ ተገልጿል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ወራት ይመጣል…አራሹ ሰው”ወይም “ወደፊት…አራሹ ሰው”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ እግዚአብሔር በእሥራኤል ውስጥ ባለፀግነትን ዳግም ለማምጣት መፈለጉን የሚያሣዩ ሁለት ገፅታዎች ናቸው፡፡ይሄ የሚያሣየው እህል እጅግ በፍጥነት ከማደጉ የተነሳ ሰዎች እህሉን ለመሰብስብ የሚያዳግታቸው እንደሆንና ብዙ የወይን ፍሬ ከመኖሩ የተነሳ ሰዎች ወይኑን ገና እየጠመቁ እያሉ ገበሬዎች ሌላ ተጨማሪ የወይን እርሻን የሚያርሱ መሆናቸውን ነው፡፡
እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ ስለ ራሱ በራሱ ሥም ይናገራል፡፡ይሄንን በአሞፅ 3፤13 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡የአሞፅ ትርጉም “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሚናገረው ይህንን ነው” ወይም “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ያለው ይሄንን ነው”(የመጀመሪያ፤ሁለተኛና ሦስተኛ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት መሥመሮች ተመሳሳይ የሆነ ትርጉም ነው ያላቸው፡፡እጅግ ብዛት ያላቸው የወይን ዘለላዎችና ወይኖች ልክ በተራሮችና በኮረብታዎች ላይ እንደሚፈስሱ ተደርጎ ነው የቀረበው፡፡(ንፅፅርንን እና ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቡን እንደገና ወደ አገራቸው መመለስንና ከጠላቶቻቸው ተጠብቀው መቆየታቸውን ልክ እሥራኤል አትክልት እንደሆነና እግዚአብሔር ደግሞ በመሬት ውስጥ እንደሚተክለውና ማንም ሊነቅለው እንደማይችል ዓይነት ተመስሎ ተገልጿል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ሊነቀል እንደማይችል አትክልት በምድራቸው ለዘላለም እንዲኖሩ አደርጋቸዋለሁ”(ምሣሌያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይሄ አድራጊ ግሥ መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡የአሞፅ ትርጉም “ማንም ሰው ቢሆን ከምድራቸው ሊነቅላቸው አይችልም፡፡” (አድራጊ ግሥን ወይም ተካፋይ ያልሆነ የሚለውን ይመልከቱ)
ከመሬት ውስጥ አትክልትና ሥር ሲነቀል፡፡
"ይህ የመፅሐፍ ርዕስ ነዉ " "ራዕይ " የሚለዉ ቃል አጠቃላይ ከያህዌ የሆነ መልዕክት ነዉ እንጂ አብድዮ መልዕክት ወይም የአብድዮ ትንቢት "
ይህ ለአንባቢዉ የአብዲዮ መፅሐፍ መልዕክት ስለ ኤዶም መሆኑን ነዉ፡፡
ይህ ስም እግዚብሔር በብሉይ ኪዳን ለህዝቡ እራሱን የገለጠበት ነዉ፡፡(በትርጉም ገፅ ላይ ያለዉን የያህዌን ትርጉም ተመልከት )
ይህ በገቢር መልኩ ልቀመጥ ይችላል ተርጔሚዉ "ያህዌ መልዕክተኛ ልኳል "
"መቆም " ይህ ቃል ህዝብን ዝግጁ ለማድረግ ይጠቅም ነበር፡፡
እሷ የሚለዉ ቃል ኤዶምን ህዝብ ለመግለፅ የተጠቀሰ ሲሆን የኤዶም ህዝብ የቅፅል ስም ነዉ፡፡ ስለዚህ " እነሱን" እየተባለ ልተረጎምም ይችላል፡፡
ቁጥር 2 ስጀምር አብድዮ ያህዌ በቀጥታ ለኤዶም እንደተናገረ ፅፏል፡፡
ይህ ለአንባቢዉ ምን ልከተል እንደሚችል የተለየ ትኩረት እንዲሰጥ ያነቃዋል፡፡ ተርጔሚዉ " ልነግርህ ስላለዉ ነገር ተመልከት ወይም ትኩረት ስጥ"
እነዚህ ሁለት ሓረጎች በትርጉም አንድ ሲሆን ኤዶም የነበራትን ታላቅነት እንደምታጣ ትኩረት ለመስጠት ነዉ፡፡
በቀላሉ ልታለዩ የሚችል የሆነስ በመጠን (በይዘት) የማይረባ ስለመሆን ተናግሯል ተርጔሚዉ-- በአህዛብ መካከል የማትረባ አደርግሀለዉ
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚው “የሌላ ሀገር ህዝቦች ይጠሉሻል/ሃል”
የአብድዩ ራእይ፡አዳምን በተመለከተ ቀጥሏል
“ልብህ ከስሜት ጋር ተመሳስሏል፡ የኤዶማዊያን ትዕቢት ስለ ጥበቃቸው እንዲታለሉ አድርጓቸዋል፡፡ ተርጓሚው “ትዕቢትህን አታልሎሀል” ወይንም “ትዕቢትህን የማትረታ አድርገህ እንድታስብ አድርጎሃል ”
“በተሰነጠቀ ዓለት ውስጥ” እዚህ ጋር ሃሳቡ በአለት ስለተከበበ የተጠበቀ ቦታ ነው ፡፡
“በከፍታ ቦታ ላይ በተሰራው መኖሪያህ ውስጥ”
እዚህ ጋር “በልብህ” ምሳሌያዊ ንግግር ሲሆን “ለራስህ” ተርጓሚው“ለራስህ ትላለህ” ወይም “ታስባለህ”
ይህ ጠያቄ የሚያመለክተው አዳማዊያን ትዕቢተኛና ማነም እንደማይነካቸው ማሰባቸውን ነው፡፡ ተርጓሚው - “ማንም ወደ ምድር ሊያወርዳቸው አይችልም” ወይም “ከየትኛው ሰልፍ እድናለው”
እነዚህ ሁለት ግነቶች ኤዶም በጣም በከፍታ ቦታ ላይ ቤቱን መስራቱን በማንም በማይደረስ ከፍታ ላይ ብሎ ይናገራል፡፡ ተርጓሚው “ እረግርሀለሁ ክንፍ ኖሮህና ከንስር በላይ ብትበር ቤትህም በኳክብት መካከል ቢሆን”
ትዕቢት ከከፍታ ጋር ሲመሳሰል ትህትና ደግሞ ዝቅ ከማለት ጋር ተመሳስሏል፡፡”ለማውረድ” ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ አንድን ሰው ትሁት ማድረግ ነው፡፡ ተርጓሚው - ትሁት አደርግሃለው ( ፈሊጣዊ ትርጉም ተመልከት)
ያህዌ በአብድ በኩል ለኤዶም መልዕክቱን መስጠት ቀጥሏል
እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ሲሆኑ የሚያመለከክቱትም ለሌቦች ወይም ለሚሰርቁ ሰዎች ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ አንድ ላይ መሆንይችላሉ፡፡ ተርጓሚው - “ዘራፊዎች ወደ አንድ ሰው ቤት በሌሊት ሰብረው ሲገቡ” (see Hendiadys)
ወይም “ወንበዴዎች በሌሊት ቢመጡ”
ከሌሎች እቃን ወይም ንብረትን የሚሰርቁ ሰዎች
ያህዌ ይህን ሐረግ በሌላ አረፍተ ነገር መካከል የተጠቀመው ምን ያህል የኤዶም ቅጣት አስደንጋጭ እንደሆነ ለመግለፅ ነው፡፡ ተርጓሚው “ፈፅሞ ጠፍተሃል”
ይህ ጥያቄ የሚያመለክተው ምን ያህል የያህዌ ቅጣት በኤዶም ላይ ከወይን ቆራጮችም የከፋ መሆኑን ለማመልከት ነው፡፡ ይህ በግልፅ ሲቀመጥ ተርጓሚው - ወይን ቆራጮች ወደ አንተ ቢመጡ የተወሰነ ወይን ይተዋሉ; እኔ ግን ሁሉን ከአንተ እወስዳለው፡፡
ይህ በገቢር ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚው - ወዮ፤ጠላቶች ከኤሳው ሁሉንም ነገር ዘረፉ ፤ የተሸሸገበት ነገሩንም አገኙበት ( see Active or Passive)
የኤዶም ህዝብ ከ ኤሳው የዘር ሐረግ ነበሩ፡፡ ስለዚህ ፤ በዚህ መጽሀፍ ውስጥ “ኤዶም” እና “ኤሳው” ሚናገሩት ስለ አንድ ወገን ህዝቦች ነው፡፡
ይህ ጠላቶች የኤሳው ነገር ፈልገው ያለው ውድ ንብረቶች እንደወሰዱበትና ምስቅልቅል እንዳወጡ ወይም እንዳጠፉ ማለት ነው፡፡
ያህዌ መልዕክቱን በአብድዩ በኩል ለአሳቢ መስጠቱን ቀጥሏል
ሦስቱም ሐረጎች የሚያመለክቱት ስለ ኤዶም ወዳጆች ነው
ወዳጆችህ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ስለ ኤዶም ህዝብ ነው
“ከምድራቸው አሳደዱህ” የኤዶም ህዝቦች ወደ ወዳጆቻቸው ምድር ለመሰደድ ይሞክራሉ ነገር ግን ማምን በምድራቸው እንዲቆዩ አልተዋቸውም፡፡
በሚከተሉት መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡-
እግ/ር ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው የኤዶምን መጥፋት ለማስረገጥ ነው፡፡ ተርጓሚው “በዚየያ ቀን በእርግጥ ከኤሳው ተራራ…. አጠፋለው”
ይህ የሚያስረዳው የኤሳው ምድር በአብዛኛው ተራራማ መሆኑንና ይህም የኤዶምን ምድር ለመግለፅ ነው፡፡
“ብርቱ ተዋጊዎችህ ይደነግጣሉ ”
ይህ በኤዶም ምድር የሚገኝ ግዛት ነው( ተመልከት የስም ትርጓሜ)
ይህ በገቢር መልኩ ሊፃፍ ይችላል፡፡ ተርጓሚው “ጠላቶች ስለገደሏቸው ሰዎች በኤሳው ተራራ አይኖሩም” ወይም በኤሳው ተራራ የተገኘ ሰው ሁሉ ስለሚገደል ( see Active or passive)
“ይጠፋሉ
እግዚአብሄር መልእክቱን ለኤዶም በአብድዩ በኩል መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ጋር ያዕቆብ የሚወክለው የዘር ሃረጉን ነው፡፡ ምክኒያቱም ያዕቆብ የኤሳው ወንድም ስለሆነ የኤዶም ሰዎች የያዕቆብ ዘር ሐረግ ልጆች ወንድም እንዲሆኑ ተደርጎ ስለተነገረ ተርጓሚው “ የያዕቆብ ዘር ሃረግ (ነገድ) የሆኑትን ዘመዶችህ”
በኣንድ ነገር መከደን የህይወት ልምምድን ማሳያ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚው - ፈጽሞ ታፍራለህ ( ፈሊጣዊ ተመልከት)
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚው - በፍፁም ዳግመኛ ተመልሶ አይኖርም
አይቶ ለመረዳት ምንም አለማድረግ
ለኬላ ወገን የሆኑ ሰዎች
ይህ ስለያዕቆብ ሲሆን የእስራኤልን ህዝብ ለመግለፅ ነው፡፡
ይህ ሐረግ የሚያሳው ከኢየሩሳሌም የዘረፉትን ውድ ንብረቶች ማን እንደሚወስድ ለመወሰን ነው፡፡
“አንተ ደግሞ እንደ እንግዶችና እንደ ባዕዳኑ ነበርክ” ይህ የሚያሳየው እስራኤልን አለመረዳታቸው ነው፡፡ ቋንቋ ሲቀመጥ፡ ተርጓሚው “አንተም ልክ እንደጠላቶች ነበርክ እስራኤልንም አልረዳህም፡፡”
እግዚአብሄር ለኤዶም መልዕክቱን በአብድዩ በኩል መላኩን ቀጥሏል
ቁጥር 12፡-14- እግዚአብሄር ለኤዶም ሕዝብ እስራኤልን ባለመንከባከባቸው ተደጋጋሚ ትእዛዝ መስጠቱን የያዘ ክፍል ነው፡፡
እርካታ አይሰማህ
ወንድምህ የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእስራኤልን ህዝብ ነው፡፡ ምክኒያቱም ያዕቆብና ኤሳው ወንድማማች ስለነበሩ፡፡
“ክፉ ነገር ባጋጠመው ጊዜ”
ይህ ባቢሎን እስራኤልን በተደጋጋሚ ያጠቃበትና ያጠፋበት ቀንን ለማመልከት ነው
“ጠላቶቻቸው ባጠፏቸው ጊዜ”
በተጨነቁ ጊዜ
ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ቃላት ሲሆኑ አንድ ቃል ብቻ ያለው ቋንቋ በዚያው ቃል ሦስቱንም ትርጉም መጠቀም ይቻላል፡፡
መጥፎ ነገር ስለደረሰባቸው( በእነርሱ ላይ ስለደረሰ)
“ሀብታቸውን አትውሰድ” ወይም “ሀብታቸውን አትዝረፍ”
ሁለት መንገዶች የሚገናኙበት ቦታ
“ለማምለጥ የሚያገለግሉትንም የእስራኤልን ህዝብ ለመግደል” ወይም ለማምለጥ የሚሞክሩትን ለመያዝ
“በህይወት ያሉትን ይዘህ ለጠላቶቻቸው አትስጥ”
በቁጥር 15 ላይ እግዚአብሄር መልዕክቱን ያጠቃልላል ከ16-21 በላይ ክፍል ላይ እግዚአብሄር በአብድዩ በኩል ለ ይሁዳ ህዝብ የኤዶም ምድር እንደሚወርሱ ይናገራቸዋል፡፡
የመጽሀፍ ቅዱስ አዋቂዎች ቁጥር 15 ከቁጥር 14 ጋር ተያያዥነት እንዳለውና የመጀመሪያው ክፍል መደምደሚያ ወይም ለቁጥር 16 የመጀመሪያ ክፍል መሆኑን እርግጠኛ አይደሉም
“እግዚአብሄር አምላክ ጌታ መሆኑን ለአህዛብ ሁሉ የሚያሳይበት ቀን ጊዜው አሁን ነው ”
ይህ በገብር መልክ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚው “በሌሎች ያደረግኸውን እንዲሁ በአንተ ላይ አደርጋለሁ፡፡”
በራስህ ላይ ይመለሳል የሚለው ለነዚያ ነገርች ይቀጣሉ ማለት ነው፡፡ ተርጓሚው “ለሰራኸው ሥራ መከራን ታያለህ”
አንተ ሚለው ቃል ብዙ ወይ የወል ሲሆን የእስራኤልን ህዝብ ያመለክታል ተብሎ ይታሰባል
ይሁዳ ከጠላቶቹ የተቀበለው ቅጣት ልክ እንደ መራራ( ኮምጣጣ) መጠጥ መሆኑን ለማመልከት ነው፡፡ ተርጓሚው “መከራን እንደጠጣችሁ” ወይም “እንደቀጣኋችሁ”
ይህ እየሩሳሌምን ለማለት ነው፡፡
እግዚአብሄር በአህዛብ ሲቀጣቸው ተገለፀበትን ንግግር ዘወትር መራራ መጠጥን እንደጠጡ ተደርጎ ተመስለሏል፡፡ ተርጓሚ “አህዛብ ሁሉ መከራን ዘወትር ይጠጣሉ” ወይም “አህዛብን ሁሉ ሁሉ ያለማቋረጥ እቀጣለሁ”
እግዚአብሄር ቅጣትን የመጣበት ዘይቤያዊ አነጋገር ቀጥሏል፡፡ይጨልጣሉ የሚለው ቃል የሚገልፀው ቅጣትን በሙላት ይለማመዳሉ ማለት ሲሆን ውጤቱም ፈጽሞ እንደሚጠፉ ነው፡፡ ተርጓሚው “የቅጣቱን ፅዋ ፈጽመው እስኪጠፋ ይጠጣሉ” ወይም ፈፅሜ እስካጠፋቸው ድረስ በተደጋጋሚ እቀጣቸዋለው”
ከቁጥር 16-21 እግዚአብሔር የይሁዳ ሕዝብ የኤዶምን ምድር እንደሚወርሱ በእብዲዩ በኩል ይናገራል፡፡
እነዚህ እግዚአብሔር ከተማዋን ቀጥቶ ካበቃ በኋላ በሕይወት ያሉ የእሩሳሌም ህዝብ ናቸው ይህም በግልጽ ተርጓሚው “ከእግዚአብሔር ቅጣት ያመለጡ የተወሰኑ የእስራኤል ህዝቦች” ማለት ነው፡፡
“እርሱ”የሚለው ቃል የፅዮን ተራራን ያመለክታል፡፡
እግዚአብሔር ስለ ያዕቆብና ዮሴፍ ቤት ሲናገር እሳት እንዲሆኑ አድርጎ ነው፡፡ ይህም የሆነበት ምክኒያት ኤሳውን ልክ እንደ እሳት ፈጥነው ጨርሰው ስለሚያጠፉ ነው፡፤
ቤት የሚለው ቃል ዘይቤያዊ ሲሆን በቤት ውስጥ ስለሚኖረው ነፍስ( ህይወት) ለማለት ነው፡፡ በዙህ መልኩ የይዕቆብን የዘር ሐረግ( ነገድ) ለማመልከት ነው፡፡ ተርጓሚው - ዬዕቆብ የዘር ሐረግ ( ነገድ)
እህል ከተወቃበት ( ከተሰበሰበ) በኋላ መሬት ላይ የሚቀር
ይህ ቃል የሚያመለክተው የያዕቆብና የዮሴፍ ቤትን ነው፡፡
ያቃጥሏቸዋል የሚለው የኤዶም ሕዝብ የሆኑትን ኤሳውን የዘር ሐረግ ይወክላል፡፡
“አንድም ሰው ከለኤሳው ቤት አይተርፍም”
ቤት የሚለው ቃል ዘይቤያዊ ሲሆን በቤት ውስጥ ስላሉት የቤተሰብ አባላት ነው፡፡ ይህም የኤሳው የዘር ሐረግ ይወክላል፡፡ ተርጓሚው “የኤሳው የዘር ሃረግ” ( ዘይቤን ተመልከት)
ይህ የቃለ መሃላ ቀመር ሲሆን እግዚአብሄር ስለተናገረ ብቻ የሚፈፅም መሆኑን ነው፡፤
ከቁጥር 16-21 እግዚአብሄር የይሁዳ ህዝብ የአዳምን ምድር እንደሚወርስ በአብድዩ በኩል ይናገራል፡፡
“በደቡብም የሚኖሩ እስራኤላውያን የዶማውያንን ምድር ይወስዳሉ”
በምዕራብ ኮረብታማ የሚኖሩ እስራኤላውያን በምርኮ የፍልስጤማውያንን ምድር በምርኮ ይወርሳሉ ፡፡
ይህ በአጠቃላይ የእስራኤልን ሕዝብ ለመግለፅ ነው፡፡
“የብንያም ጎሳ ይወርሳል” ወይም የብንያም ዘር ሐረግ ( ነገድ) ይወርሳል፡፡
ከቁጥር 16-21 እግዚአብሄር የይሁዳ ሕዝብ የኤዶምን ምድር እንደሚወርስ በአብድዩ በኩል ይናገራል፡፡
ብዙ ቁጥር ያለው ሕዝብ
ሰራጵያ ከእስረኤል በስተሰቤን በሜርትራንያን ባህር ዳርቻ በጠየርና በሲዶን መካከል የምትገኝ የፎኒሺያን ከተማ ነበረች፡፤
ይህ ቡድን ወገን) ከእየሩሳሌም ውጪ የኖሩ ነበሩ ሲሆን ከሰሜን መንግስት ከሆኑት እስራኤላውያን ወይም አይሁድ ህዝብ ይለያሉ፡፤
አቕጣጫው የማይታወቅ የቦታ ስም ነው፡፤ አንዳንድ ዋቂዎች እንደሚሉት በሊዲያ ግዛት የምትገኝ የሳርድስ ከተማ ነች ( የስም ትርጉም ተመልከት)
-አዳኞች እስከ እየሩሳሌም ይሄዳሉ ከዚያም ሆነው ኤዶምን የገዛሉ
እግዚአብሄር እራሱ በመንግስት ላይ ገዢ እንደሆነ የሚያሳይ ሀረግ ነው፡፡ ተርጓሚው” እግዚአብሄር ንጉሳቸው ይሆናል”
ይህ እግዚአብሔር መናገሩን የሚያመለክት አባባል ነው፡፡ ‹‹እግዚአሔር መልእክቱን ተናገረ››
‹‹የእግዚአብሔር መልእክት››
ይህ በብሉይ ኪዳን ለሕዝቡ የገለጠላቸው የእግዚአብሔር ስም ነው፡፡ ይህንን ለመተርጎም ስለ ያሕዌ በትርጉም ቃል ገጽ ውስጥ የተሰጠውን ማብራሪያ ተመልከት፡፡
ይህ የዮናስ አባት ስም ነው፡፡ (ስሞችን ስለመተርጎም የሚለውን ተመልከት)
‹‹ወደ አስፈላጊዋ ከተማ ወደ ነነዌ ሂድ››
ይህ ወደ ሩቅ ሥፍራ ስለመሄድ የተለመደ አገላለጽ ነው፡፡
እግዚአብሔር የሚያመለክተው የከተማዋን ሕዝቦች ነው፡፡ በእርስዋ ላይ ‹‹ ሕዝቡን አስጠንቅቃቸው››
‹‹ ያለማቋረጥ ኃጢአትን ያደርጉ እንደነበር አውቃለሁ፡፡
‹‹ ከእግዚአብሔር ፊት መሸሽ›› ‹‹ተነሣ›› የሚለው የሚየመለክተው ዮናስ ከነበረበት ሥፍራ መሄዱን ነው፡፡
እዚህ እግዚአብሔር በሕልውናው ተገልፆአል፡፡
‹‹ ወደ ተርሴስም ሂደ፡፡›› ተርሴስ የምትገኘው ከነነዌ በተቃራኒ በኩል ነው፡፡ ይህ የበለጠ ግልጽ የሚሆነው ዮናስ ግን ከእግዚአብሔር ፊት ወደ ተርሴስ ይኮበልል ዘንድ ተነሣ በሚለው ላይ ነው፡፡
‹‹ዮናስ ወደ ኢዮጴ ሄደ››
‹‹መርከብ›› በባሕር ላይ ብዙ ተጓዦችን ወይም ከባድ ጭነት ተሸክሞ የሚጓዝ ትልቅ ጀልባ ነው፡፡
‹‹ዮናስ ለጉዞው ከፈለ››
‹‹ በመርከቧላይ ወጣ››
‹‹ከእነርሱ ጋር›› የሚለው ቃል በመርከቧ ውስጥ አብረው የሚጓዙትን ያመለክታል፡፡
እዚህ ላይ እግዚአብሔር ሕልውናው ፊት በሚለው ቃል ተወክላል፡፡ ‹‹ከእግዚአብሔር ፊት ኮበለለ››
መርከቢቱም ልትሰበር ቀረበች በማለት ‹‹ሰዎቹ አሰቡ››
ይህ በድርጊታዊ አገላለጽ ሊቀርብ ይችላል፡፡ ‹‹ልትሰባበር’
በመርከቧ ላይ የሚሠሩ
እዚህ ላይ ‹‹አምላክ›› የተባለው ሰዎች የሚያመልኳቸውን የስህተት አማልክትና ጣዖታት ለማመልከት ነው፡፡
‹‹ሰዎቹ በመርከቧ ውስጥ የነበረውን ከባድ ነገር ወደ ብሕር ውስጥ ጣሉ፡፡›› ይህ የተደረገው መርከቧን ከመስጠም ለመጠበቅ ነው፡፡
መርከቢቱ ቀላል ስትሆን በተሻለ ሁኔታ ትንሳፈፋለች፡፡ ‹‹ መርከቧ በተሻለ ሁኔታ እንድትሳፈፍ››
ዮናስ ይህን ያደረገው ማዕበሉ ከመነሣቱ አስቀድሞ ነበር፡፡
‹‹ወደ መርከቧ ውስጥ››
‹‹በዚያ ከባድ እንቅልፍ ተኝቶ ነበር›› ወይም ‹‹ በዚያ ተኝቶ ነበር ከባድ እንቅልፍም ወስዶት ነበር፡፡›› ከዚህ የተነሳ ማዕበሉ ሊቀሰቅሰው አልቻለም፡፡
‹‹ የመርከቡ ኃላፊ ወደ ዮናስ ሄዶ እንዲህ አለው››
ተኝተህ ምን ትሠራለህ? ‹‹ስለምን ተኝተሃል?›› ይህን ሓሳባዊ ጥያቄ ያቀረበው ዮናስን ለመውቀስ ነው፡፡ ‹‹ማንቀላፋትህን አቁም!››
ይህ አንድ ነገርን ለማድረግ መቀስቀስን ያመለክታል፡፡ ለዮናስ፣ የመርከቡ አለቃ በሰላም ለመጓዝ ተነሥቶ አምላኩን ይለምን ዘንድ ነገረው፡፡
‹‹ወደ አምላክህ ጸልይ!›› ‹‹ጥራ›› የሚለው ቃል የአንድን ሰው ቀልብ የሚስብ ነው፡፡
የዮናስ አምላክ እንደሚያድናቸው በስውር የተገለጸው መረጃ በገሃድ እንዲታወቅ ይሆናል፡፡ ‹‹ ምናልናት የአንተ አምላክ ይሰማንና ከጥፋት ያድነናል እንዲህ ከሆነ አንሞትም፡፡››
‹‹መንገዶኞችም ሁሉ እርስ በርሳቸው ተነጋገሩ››
‹‹ይህን መከራ ማን እንዳመጣብን ለማወቅ እጣ መጣል አለብን›› ሰዎቹ ሊያውቁ የሚፈልጉትን ለማሳወቅ አማልክቱ እጣው በማን ላይ እንደሚወድቅ እነደሚቀጣጠሩ የምናሉ፡፡ ይህ መለኮታዊ አሠራር ነው፡፡
ይህ አስቸጋሪውን ማዕበል ያመለክታል፡፡
‹‹እጣው ዮናስ በደለኛ መሆኑን ያሳያል››
‹‹ከዚያም በመርከቧላይ የሚሠሩት ሰዎች ዮናስን እንዲህ አሉት››
‹‹ ይህ ክፉ ነገር በእኛ ለላይ እንዲሆን ያደረገው ማን ነው?››
‹‹መፍራት›› የሚለው ቃል ዮናስ ለእግዚአብሔር ጥልቅ አክብሮት እንዳለው ያመለክታል፡፡
በመርከቢቷ ውስጥ የነበሩ ሰዎች ይህንን መልስ የማይፈልጉበትን ጥያቄ ማቅረባቸው በዮናስ ላይ ምን ያህል እንደተበሳጩበት ያሳያል፡፡ ‹‹ አስከፊ ነገር አድርገሃል፡፡››
እዚህ ላይ እግዚአብሔር በሕልውናው ተገልጾአል፡፡ ዮናስ ከእግዚአብሔር ፊት የኮበለለው እግዚአብሔር ያለው በእስራኤል ምድር ብቻ እንደሆን በማሰብ ነው፡፡ ‹‹ ዮናስ ከእግዚአብሔር ፊት እየሸሸ ነበር››
የነገራቸው በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ ‹‹ለእነርሱ ነግሮአቸዋልና፣ ‹ከእግዚአብሔር ለመሸሸ መከርኩኝ፡፡› ››
‹‹በመርከቧ ላይ የነበሩት ሰዎች ዮናስን እንዲህ አሉት›› ወይም ‹‹መርከበኞቹ ዮናስን እንዲህ አሉት››
ባሕሩ ጸጥ እንዲል ምን እናድርግብህ? ‹‹ባሽሩን ጸጥ ለማድረግ በአንተ ላይ ምን እናድርግ››
ምን ማድረግ እንዳለባቸው የጠየቁበት ምክንያት ይህ ነበር፡፡ ምክንያት በቁጥር 11 ላይ መጠቀስ ይችላል፡፡
‹‹ይህ ታላቅ ሞገድ የእኔ ስህተት መሆኑን አውቃለሁ››
ሰዎቹ ዮናስን ወደ ባሕር ሊጥሉት አልፈለጉም፣ ስለሁነም ልክ ባሕሩን እንደሚቆፍሩ ወደ ምድሩ ለመድረስ አጥብቀው ቀዘፉ፡፡
‹‹ ማዕበሉ የበለጠ የከፋ ሆነ፣ ሞገዱም ከፍተኛ ሆነ››
‹‹በዚህ ምክንያት›› ወይም ‹‹ባሕሩ እጅግ በመናወጡ ምክንያት››
‹‹ሰዎቹ ወደ እግዚአብሔር ጸለዩ››
‹‹ይህ ሰው እንዲሞት በማድረጋችን እባክህ አትግደለን›› ወይም ‹‹እኛ ይህ ሰው እንዲሞት ልናደርግ ነው፡፡ ነገር ግ እባክህ አትግደለን››
‹‹ በእርሱ ሞት እኛን አትውቀሰን›› ወይም ‹‹ይህ ሰው ሲሞት እኛን እንደ በደለኛ አትቁጠረን፡፡›› ጸሐፊው ስለ ‹‹በደል›› በሰው ላይ እንደሚጫን ነገር አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህም ያንን ሰው ተጠያቂ የሚያደርግ መሆኑን ያመለክታል፡፡
‹‹ባሕሩ በአደገኛ ሁኔታ መንቀሳቀሱን አቆመ›› ወይም ‹‹ባሕሩ ተረጋጋ››
‹‹በእግዚአብሔር ኃይል እጅግ ተደነቁ››
አንዳንድ ትርጉሞች ይህንን ቁጥር የምእራፍ 2 የመጀመሪያ ቁጥር ያደርጉታል፡፡ የእናንተ ቋንቋ ትርጉም እንደሰጠው ቁጥር ለዚህ ጥቅስ ቁጥር መስጠት ትችላላችሁ፡፡
ይህ ቃል በእንግሊዝኛው የታሪኩን አዲስ ጅማሬ ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡
‹‹ሦስት ቀናት እና ሌሊቶች››
ይህ ማለት ‹‹እግዚአብሔር፣ እርሱ የሚያመልከው አምላክ፡፡›› ‹‹የእርሱ›› የሚለው ቃል ዮናስ እግዚአብሔርን የግሉ ብቻ አድርጎታል ማለት አይደለም፡፡
‹‹ዮናስ አለ››
‹‹ስለ ታላቁ መከራዬ ወደ እግዚአብሔር ጸለይሁ፡፡›› ምንም እንኳን ዮናስ ወደ እግዚአብሔር ቢጸልይም፣ እዚህ ላይ የእግዚአብሔርን ስም ተጠቀመ እንጂ ‹‹አንተ›› አላለም፡፡ ‹‹ እግዚአብሔር ሆይ፣ ስለ መከራዬ ወደ አንተ እጣራለሁ››
‹‹ እግዚአብሔር መለሰልኝ›› ወይን ‹‹ መልስ ሰጠኝ››
‹‹ከሲዖል መካከል›› ወይም ‹‹ከሲዖል ጥልቀኛው ክፍል፡፡›› እንደሚከተሉት ሊተረጎሙ ይችላል 1. ዮናስ በአሳ አንባሪው ሆድ ውስጥ መሆኑን በሲዖል ውስጥ እንደ ሆነ ይናገራል ወይም 2. ዮናስ ቶሎ እንደሚሞትና ወደ ሲኞል እንደሚወርድ አምኖአል ወይም 3. እንደ ሞተና ወደ ሲዖል እንደወረደ ይናገራል፡፡
ይህ በዮናስ 2፡2 የተጀመረው የዮናስ ጸሎት ተከታይ ክፍል ነው፡፡ በቁጥር 4 ዮናስ ከዚህ ጸሎት በፊት ስለ ጸለየው ጸሎት ይናገራል፡፡
ይህ ዮናስ የነበረበትን የባሕሩን ስፋት ያመለክታል፡፡
‹‹ ወደ ባሕሩ ታችኛው ክፍል››
‹‹የባሕሩ ውኃ በዙሪያዬ ከበበኝ››
እነዚህ በባሕሩ ታችኛ ክፍል ያሉ የሚረብሹ ነገሮች ናቸው፡፡
ይህ እንደ ተግባር ሊገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹አንተም አስወገድከኝ›› ወይም ‹‹ወደዚያ ላክኸኝ››
እዚህ ላይ እግዚአብሔር የተገለጸው በ ‹‹ዓይኖቹ›› ነው፡፡ ‹‹ ከአንተ››
ዮናስ ከዚህ ሁሉ ከደረሰበት ባሻገር ፣ ቤተ መቅደሱን እንደሚያይ ተስፋ ያደርጋል፡፡
ይህ በዮናስ 2፡2 የተጀመረው የዮናስ ጸሎት ተከታይ ክፍል ነው፡፡
‹‹ውኃዎቹ›› ባሕሩን ያመለክታሉ
አንዳድ ትርጉሞችበዚህ ክፍል የተገለጸውን የዕብራውያኑን ቃል የሚረዱት ‹‹ ሕይወቴ›› በሚል ቃል ነው፡፡ በዚህ ትርጉም ውኃዎቹ የዮናስን ሕይወት ሊወስዱ ተቃርበው ነበር፡፡
‹‹የጥልቁ ውኃ በዙሪያዬ ነበር››
በባሕር ውስጥ የሚበቅል ሣር
ዮናስ መሬትን እንደ እስር ቤት በምሳሌነት ተጠቀመ፡፡ ‹‹ መሬት እኔን ለዘላለም ለመዝጋት እንደ እስር ቤት ነበረች››
ዮናስ የሞትን ሥፍራ ጉድጓድ እንደሆነ ይናገራል፡፡ ‹‹ ነገር ግን አንተ ሕይወቴን ከሞት ሥፍራ አዳንሃት›› ወይም ‹‹ ነገር ግን አንተ ሕይወቴን ሙታን ከሚኖሩበት ሥፍራ አዳንሃት››
በአንዳንድ ቋንቋዎች፣ ይህንን በአረፍተ ነገሩ መጀመሪያ ወይም ‹‹አንተ›› ከሚለው ቀጥሎ ማስቀመጡ የተለመደ ነው፡፡
ይህ በዮናስ 2፡2 የተጀመረው የዮናስ ጸሎት ተከታይ ክፍል ነው፡፡
ዮናስ ወደ እግዚአብሔር ስለጸለየ፣ በአንዳንድ ቋንቋዎች ‹‹ እግዚአብሔር ሆይ ስለ አንተ አሰብኩኝ›› ወይም ‹‹ እግዚአብሔር ሆይ ስለ አንተ አሰብሁኝ›› መባሉ ግልጽ ነው፡፡
ዮናስ ጸሎቱ ወደ እግዚአብሔር ወደ መቅደሱ እንደሚጓዝ ይናገራል፡፡ ‹‹ ስለዚህ አንተ በቅዱስ መቅደስህ ጽሎቴን ሰማህ››
በማይረቡ አማልክት ላይ ትኩረታቸውን አድርገዋል ‹‹ሕዝቡ በማይረቡ አማልክት ላይ ትኩረታቸውን አድርገዋል››
‹‹ ለእነርሱ ታማኝ የሆንክላቸውን፣ አንተን ትተዋል››
ይህ በዮናስ 2፡2 የተጀመረው የዮናስ ጸሎት ተከታይ ክፍል ነው፡፡
ይህ አገላለጽ ዮናስ በሚናገርባቸው ሰዎች እና በእርሱ መካከል ያለውን ንጽጽር የሚያሳይ ነው፡፡ እነርሱ በማይረቡ አማልክት ላይ ትኩረታቸውን አድርገዋል፣ እርሱ ግን እግዚአብሔርን ያመልካል፡፡ ‹‹እኔ ግን››
ይህም ማለት ዮናስ ለእግዚአብሔር መስዋዕትን እያቀረበ ያመሰግናል ማለት ነው፡፡ ዮናስ እግዚአብሔርን በመዝሙር ወይም በእልልታ ለማመስገን የተዘጋጀ ስለመሆኑ ግልጽ አይደለም፡፡
ይህ በተለየ ቃል ሊገለጽ ይችላል ስለዚህ ‹‹ ደኅንነት›› የሚለው ቃል ‹‹መዳን›› ተብሎ መገለጽ ይቻላል፡፡ ሰዎችን የሚያድነው ‹‹እግዚአብሔር›› ነው፡፡
‹‹ በመሬቱ ላይ›› ወይም ‹‹ወደ ባሕሩ ዳር››
ይህ እግዚአብሔር ተናገረ የሚለውን የሚገልጽ አባባል ነው፡፡ ዮናስ 1፡1 ላይ ‹‹እግዚአብሔር መልእክቱን ተናገረ›› የሚለው እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
እዚህ ላይ ‹‹ቃል›› የሚለው የእግዚአብሔርን መልእክት ይተካል፡፡ ‹‹የእግዚአብሔር መልእክት››
‹‹አስፈላጊ ወደሆነችው የነነዌ ከተማ ሂድ››
ይህ የሚያመለክተው ከሥፍራው በቶሎ እንዲሄድ ነው፡፡
‹‹እንድትነግራቸው የነገርኩህን ለሽዝቡ ንገራቸው››
‹‹በዚህ ጊዜ ዮናስ እግዚአብሔርን ታዘዘ ወደ ነነዌም ሄደ››
‹‹ስለዚህ ዮናስ ከባሕሩ ዳርቻ ሄደ፡፡›› ‹‹ተነሣ››´የሚለው ቃል ዮናስ የነበረበትን ሥፍራ ትቶ መሄዱን ያመለክታል፡፡
ይህ ቃል ታሪኩን ቆም አድርጎ ስለ ነነዌ መረጃ ለመስጠት ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡
‹‹የሦስት ቀናት ጉዞ የምትጠይቅ ከተማ፡፡›› አንድ ሰው ከተማይቱን ሙሉ ለሙሉ ለማቋረጥ ሦስት ቀናት መጓዝ አለበት፡፡
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች፡- 1. ‹‹ዮናስ የአንድ ቀን ጉዞ ከተጓዘ በኋላ በጩኸት ተጣራ›› ወይም 2. ዮናስ በመጀመሪያው ቀን እየተጓዘ እያለ፣ በጩኸት ተናገረ፡፡››
‹‹ አንድ ቀን ያህል ከሄደ በኋላ›› የአንድ ቀን ጉዞ ሰዎች በቀን ውስጥ ተሚሄዱት የተለመደ ጉዞ ነው፡፡
‹‹አወጀ›› ወይም ‹‹ጮኸ››
‹‹40 ቀናት››
ሰዎቹ ሁሉ ለምን ማቅ እንደለበሱ የበለጠ ግልፅ ሊደረግ ይችላል፡፡ ‹‹ ሁሉም ማቅ የለበሱት ኃጢአት በማድረጋቸው ናዘናቸውን ለማሳየት ነው››
‹‹ በጣም ታላቅ ከሆኑት እስከ ዝቅተኞች ሰዎች ድረስ›› ወይም ‹‹ተላላቆችንና ታናናሾችን ሰዎች ሁሉ ጨምሮ››
‹‹የዮናስ መልእክት››
‹‹ከዙፋኑ ብድግ አለ›› ወይም ‹‹ ከዙፋኑ ብድግ ብሎ ቆመ፡፡›› ነጉሡ ትህትናውን ለማሳየት ዙፋኑን ለቅቆ ወረደ፡፡
ዙፋን ንጉሥ የሚቀመጥበት ወንበር ነው፡፡ ዙፋኑ የተቀመጠበት ንጉሥ መሆኑን ያመለክታል፡፡
‹‹ ይፋ የሆነውን ማስጠንቀቂያ እንዲህ በማለት አስተላለፈ›› ወይም ‹‹ለነነዌ ሰዎች ለመናገር መልእክተኞቹን ላከ››
ከተማዋን ለመግዛት እንዲችል ንጉሡን የሚረዱ አስፈላጊ ሰዎች
ይህ ሁለት ዓይነት እንስሶችን ያመለክታል፡፡ ‹‹መንጎች ወይም በጎች››
‹‹ምንም መብላትና መጠጣት የለባቸውም፡፡›› የማይበሉበትና የማይጠጡበት ምክንያት ‹‹በኃጢአታቸው ማዘናቸውን ለማሳየት ነው›› ተብሎ ተጨማሪ ማብራሪያ መስጠት ያስፈልጋል፡፡
ይህ ንጉሱ ለነነዌ ሰዎች የነገራቸው ቀጣይ ክፍል ነው፡፡
‹‹ሁለም››
ይህ በድርጊት ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹ሕዝቡና እንስሳቱ ማቅ ይልበሱ›› ወይም ‹‹ ሕዝቡ ራሳቸውንና እንስሶቻቸውን ማቅ ያልብሱ››
እንስሶች የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች በባለቤነት የያዙአቸው መሆኑን ነው፡፡
‹‹ከልባቸው ወደ እግዚአብሔር ጸለዩ፡፡›› ይጸልዩበት የነበረው ምክንያት ግልጽ ነው፡፡ ‹‹ወደ እግዚአብሔር ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ምህረትን ጠየቁ››
ይሀ ማለት ‹‹ካደረገባቸው ክፉ ነገር››
ንጉሡ ይህን ንግግርን የሚያሳምር ጥያቄ የተጠቀመው ሕዝቡ አይቻልም ከሚለው አስተሳሰብ ወጥተው፣ ኃጢአትን ማድረግ ቢተዉ እምደማይገድላቸው እንዲያስቡ ነው፡፡ ‹‹አናውቅም፡፡›› ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ወይም ‹‹ምናልባት›› በሚለው ቃል በመግለጽ ከሚቀጥለው ዐረፍት ነገር ጋር ማያያዝ ይቻላለ፡፡
‹‹እግዚአብሔር የተለየ ነገር ሊያድርግ ይወስን ይሆናል›› ወይም ‹‹ እግዚአብሔር ሊያደርገው የተናገረውን አያደርግ ይሆናል››
‹‹ አንሞትም፡፡›› እዚህ ላይ አንጠፋም የሚለው በባሕር ውስጥ አንሰጥምም ከሚለው ጋር ይስማማል፡፡
‹‹እግዚአብሔር ከፉ ነገር ማድረጋቸውን እንዳቆሙ ተረዳ››
ጸሐፊው ሰዎቹ ኃጢአት ማድረጋቸውን ሲናገር ልክ ጀርባቸውን ለአንድ ነገር እንደሰጡ አድርጎ ነው፡፡
እዚህ ላይ እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ እንደሚያመጣ የተናገረውን ቅጣት፣ ልክ አሳቡን እንደቀየረ፣ ላለማድረግ መወሰኑን ያመለክታል፡፡ ‹‹እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ እንደሚያመጣ የተናገረውን ከማድረግ ሓሳቡን ቀይሮ ተመለሰ›› ወይም ‹‹እግዚአብሔር እንደተናገረው ሳይሆን ላይቀጣቸው ወሰነ››
እግዚአብሔር ሊያደርግ ያቀደው ግልጽ ተደርጎአል፡፡ ‹‹አልቀጣቸውም›› ወይም ‹‹አላጠፋቸውም››
‹‹አኽ›› የሚለው ቃል የዮናስን የድንጋጤ ስሜት ያሳያል፡፡
ዮናስ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው እርሱም ምን ያህል እንደተናደደ ለእግዚአብሔር ለማሳየት ነው፡፡ ዮናስ ወደ አገሩ ሲመለስ የተናገረው በግልፅ ሊብራራ ይችላል፡፡ ‹‹በአገሬ ሳለሁ እኔ የነነዌን ሕዝብ ባስጠነቅቅ፣ እነርሱ ንስሃ እንደሚገቡ፣ አንተም እንደማታጠፋቸው አውቄ ነበር››
የሚከተሉትን ትርጉሞች መጠቀም ይቻላል 1. ‹‹ይህን ለመከላከል ወደ ተርሴስ ለመኮብለል ሞከርኩ›› ወይም 2. ‹‹እኔ በፍጥነት ወደ ተርሴስ ለመኮብለል ሞከርኩ›› ወይም 3. ወደ ተርሴስ ለመኮብለል የቻልኩትን አደረግሁ፡፡››
‹‹ በጣም ታማኝ›› ወይም ‹‹አንተ ሕዝብን በጣም ትወዳለህ››
ይህ ማለት ‹‹በኃጢአተኞች ላይ ጥፋትን እንደምትልክ ተናግረህ ነበር፣ ነገር ግን ይህን ላማድረግ ወሰንክ፡፡›› ‹‹ኃጢአት ያደረጉትን ሰዎች ላለመቅጣት ወሰንክ››
ዮናስ ለመሞት የፈለገበት ምክንያት በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ ‹‹ነነዌን አጠፋለሁ ብለህ ካላጠፋሃት፣ እኔ እንድሞት ፍቀድልኝ››
‹‹ከመኖር መሞትን እመርጣለሁ›› ወይም ‹‹ ለመሞት ስለምፈልግ ለመኖር አልፈልግም››
እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ ያቀረበው ዮናስ ሊቆጣበት በማይገባው ጉዳይ ይህን ያህል በመቆጣቱ ሊወቅሰው ነው፡፡ ‹‹መቆጣትህ መልካም አይደለም››
‹‹የነነዌን ከተማ ለቅቆ ሄደ››
‹‹በከተማዋ ላይ ምን እንደሚሆን፡፡›› ዮናስ እግዚአብሔር ከተማዋን ያጠፋት ወይም አያጠፋት እንደሆነ ለማየት ፈልጎአል፡፡
‹‹በዮናስ እራስ ላይ ለጥላ››
‹‹ዮናስን ከፀሐይ ትኩሳት ለመከላከል››
‹‹ እግዚአብሔር ትልን ላከ››
‹‹ትሏ ተክሏን በላቻት››
ተክሏ ደረቀች ሞተችም፡፡ ‹‹ተክሏ ሞተች››
እግዚአብሔር የምሥራቅን ሞቃት ነፋስ በዮናስ ላይ እንዲነፍስበት አደረገው፡፡ ነፋስ ሞቃት ወይም ቀዝቃዛ ቢሆን ይህን መሞከር ትችላለህ፡፡ ‹‹እግዚአብሔር እጅግ ሞቃት የምሥራቅን ነፋስ በዮናስ ላይ እንዲነፍስ ላከው››
‹‹ፀሐይዋ እጅግ ታቃጥል ነበር››
ዮናስ ጭንቅላቱ በፀሐይዋ ሙቀት ተቃጥሎ ነበር፡፡
‹‹እጅግ ደክሞ ነበር›› ወይም ‹‹ኃይሉን አጥቶአል››
‹‹ከመኖር መሞትን እመርጣለሁ›› ወይም ‹‹ለመሞት ስለምፈልግ ለመኖር አልፈልግም›› ዮናስ 4፡3 ን እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
እግዚአብሔር ዮናስን ስለ ተክሏ መሞት እያዘነ ነገር ግን የነነዌን ሰዎች እንዲያጠፋቸው መፈለጉ የማይባ እንደሆን ወቀሰው፡፡ ‹‹ስለ ተክሏ ሞት መቆጣትህ መልካም አይደለም››
የተደበቀው መረጃ መገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹ከተክሏ ሞት ይልቅ ለነነዌ ሰዎች ሞት የበለጠ ግድ ሊልህ ይገባሃል፡፡››
‹‹መቆጣቴ መልካም ነው፡፡ እኔ አሁን ከልክ በላይ ስለተናደድኩ መሞት እፈልጋለሁ!››
እግዚአብሔር ዮናስን ማናገሩ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ ‹‹እግዚአብሔር ዮናስን አለው››
እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ ለነነዌ ያለውን ኀዘኔታ ለማስገንዘብ ነው፡፡ ‹‹ለዚያች ታላቅ ከተማ---ለከብቶቿም ርኅራሔ ሊኖረኝ ይገባል፡፡››
ይህ ለአዲስ ዐረፍተ ነገር ጅማሬ ሊሆን ይችላል፡፡ ‹‹ብዙዎች አሉ፡፡›› ወይም ‹‹ብዙ አለው››
120,000 ሰዎች
ይህ አባባል ‹‹በትክክል እና ትክክል ባልሆነው መካከል ያለውን ልዩነት ለማያውቁ›› ለማለት የተነገረ ነው፡፡
ጸሐፊው የነነዌ ንስሃ የመግባት ጥልቀቱ ምን ያሀል እንደሆነ ላማሳየት እና እግዚአብሔርም ምን ያህል እንደተገነዘባቸው ያመለከተበት አገላለጽ ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ፡ እግዚአብሔር በሚክያስ አማካይነት በግጥም መልክ ለእስራኤል ሕዝብ ይናገራል።
የመጣው የእግዚአብሔር ቃል ይህ የአነጋገር ዘይቤ እግዚአብሔር ለአንድ ሰው መልዕክት እንደሰጠው ለመግለጽ ጥቅም ላይ ውሏል።
ያህዌ ይህ በብሉይ ኪዳን እግዚአብሔር ለሕዝቡ ያስታወቀው ስሙ ነው። ይህ እንዴት እንደሚተረጎም ለመረዳት የትርጉም ቃል ገጽ የሚለውን ተመልከት።
የሞሬሸታዊው ይህ ማለት በይሁዳ ካለው ከሞሬሸት የመጣ መሆኑን ያመለክታል።
በይሁዳ ነገሥታት በኢዮአታም፣ በአካዝና በሕዝቅያስ ዘመን “ኢዮአታም፣ አካዝና ሕዝቅያስ የይሁዳ ነገሥታት በነበሩበት ጊዜ”
ያየው “በራዕይ የሰማው”
አጠቃላይ መረጃ፡ ሚክያስ 1፡2-7 የሚናገረው በሰማርያ ላይ ሊሆን ስላለው የእግዚአብሔር ፍርድ ነው
ሕዝቦች ሁሉ ስሙ፤ ምድርና በአንቺም ውስጥ ያሉ ሁሉ ስሙ የሚክያስ ትንቢት በዚህ ይጀምራል። ምድር ራሷ እንኳን ትሰማው ይመስል ሚክያስ የሚናገረው በምድር ላይ ለሚኖሩ ሰዎች ሁሉና ለሰማርያ ሕዝብ ነው።
እርሱ ይወርዳል፣ በምድር ከፍታዎችም ላይ ይራመዳል ሚክያስ እግዚአብሔርን ከሰማይ ወርደው በተራሮች አናት ላይ እንደሚሰለፉ ብርቱ ወታደሮች አድርጎ ይናገራል።
… ይራመዳል “… ይሰለፋል”
የምድር ከፍታዎች “ከፍ ያሉ ተራራዎች”
ተራሮች ከበታቹ ይቀልጣሉ፤ ሸለቆዎቹ ሰም በእሳት ፊት እንደሚቀልጥ፣ ውኆችም በጠባብ ስፍራ እንደሚወርዱበት ድንጋይ ይሰነጠቃሉ ሚክያስ ስለ እግዚአብሔር ሲናገር፣ ምድር በምትንቀሳቀስበት ጊዜ በግለቱ እንደሚያቀልጣት አንዳች ጠጣር ነገር ይገልጠዋል። አ.ት፡ “በላያቸው
በእስራኤል ቤት ኃጢአት ምክንያት “ቤት” የሚለው ቃል በቤት ውስጥ የሚኖሩትን ቤተ ሰቦች፣ በዚህ ስፍራ ደግሞ የእስራኤልን ሕዝብ የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ በእኔ ላይ ኃጢአትን ስላደረጉ”። ይህ ሁሉ “ጌታ ይመጣና ይፈርዳል”
የያዕቆብ በደል ምንድነው? “ያዕቆብ” የሚለው ስም በሰሜናዊ እስራኤል የሚኖሩ ዘሮቹን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው።
ሰማርያ አይደለችምን? እዚህ ጋ “ሰማርያ” በዚያ የሚከናወነውን ክፉ ተግባር ገላጭ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። ሚክያስ ሕዝቡ እውነት ምን እንደሆነ እንዲያውቁ አጽንዖት ለመስጠት ጥያቄ ያቀርባል። አ.ት፡ “ሰማርያ መሆኗን ታውቃላችሁ”።
የይሁዳ ከፍ ያለ ቦታ ምንድነው? እዚህ ጋ “ከፍ ያለ ቦታ” ለመላው የጣዖት አምልኮ ልማድ ምሳሌ ነው። “ይሁዳ” በዚያ ለሚኖሩ ሰዎች ምሳሌአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የይሁዳ ሕዝብ ጣዖትን ለማምለክ የሚሄዱት የት ነው?”
ኢየሩሳሌም አይደለችምን? በዚያ የሚከናወነውን ክፉ ተግባር ገላጭ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። ሚክያስ ሕዝቡ እውነት ምን እንደሆነ እንዲያውቁ አጽንዖት ለመስጠት ጥያቄ ያቀርባል። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ኢየሩሳሌም እንደሆነች ታውቃላችሁ”።
አደርጋለሁ እዚህ ጋ “እኔ” የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው
ሰማርያ … ድንጋዮቿ … መሠረቶቿ … የተቀረጹ ምስሎቿ … የተቀበለቻቸው ስጦታዎች … ጣዖታቷ … ስጦታዎቿን ሰበሰበች … ይሆናሉ እግዚአብሔር ከተማይቱን በሴት በመመሰል ስለ ሰማርያ ይናገራል። አ.ት፡ “ሰማርያ… ድንጋዮቿ … በከተማው ያሉ ቤቶች መሠረታቸው … በከተማው የተቀረጹት ምስሎች … ሰዎች በከተማው ውስጥ ላለው መቅደስ የሰጡት ስጦታ … በከተማው ያሉ ጣዖታት … የከተማው ሕዝብ በልጽጓል … ስጦታዎቹ … ይሆናሉ”።
ድንጋዮቿን እንዳለሁ እዚህ ጋ “እርሷ” የሚያመለክተው የሰማርያን ከተማ ነው።
የተቀረጹት ምስሎቿ ሁሉ ይደቅቃሉ ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የተቀረጹ ምስሎቿን ሁሉ አደቃለሁ”።
ስጦታዎቿ ሁሉ … በእሳት ይቃጠላሉ ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የተቀበለችውን ስጦታ በሙሉ በእሳት አቃጥለዋለሁ”
የተቀበለችው “ሰዎች የሰጧትን”
ስጦታዎቿን የዝሙት አዳሪነቷ ዋጋ አድርጋ ስለሰበሰበች አሁንም የዝሙት አዳሪነቷ ዋጋ ይሆናሉ ሰዎች የዝሙት አዳሪን እንደሚከራዩ እግዚአብሔር ለጣዖታት ስጦታዎችን ስለሚሰጡ ሰዎች ይናገራል። አሦራውያን ሰማርያን በሚያጠፉበት ጊዜ የሰማርያ ሰዎች ለጣዖቶቻቸው የሰጧቸውን ስጦታዎች ወስደው ለገዛ ራሳቸው ጣዖታት በስጦታነት ያበረክቷቸዋል።
ሚክያስ 1፡8-16 የሚናገረው በይሁዳ ላይ ስለሚሆነው የእግዚአብሔር ፍርድ ነው።
የሀዘን እንጉርጉሮን አንጎራጉራለሁ እዚህ ጋ “እኔ” የሚያመለክተው ሚክያስን ነው።
የሀዘን እንጉርጉሮን አንጎራጉራለሁ፣ አለቅሳለሁም “የሀዘን እንጉርጉሮ” የሚያመለክተው ውስጣዊውን ሀዘን ሲሆን “ለቅሶ” ደግሞ የሀዘንን ድምፅ በጩኸት የመግለጥን ተግባር ያመለክታል።
ባዶ እግሬንና ራቁቴን እሄዳለሁ ይህ የከፍተኛ ለቅሶና ጉዳት ምልክት ነው። ሌላው አማራጭ ትርጉም “አንድ ሰው ልብሴን የገፈፈኝን ዓይነት ሰው እመስላለሁ፤ ራቁቴን እሆናለሁ”
ራቁት ምናልባት ከወገብ በታች ማገልደም ብቻ ይሆናል
እንደ ቀበሮዎች. . . እንደ ጉጉቶች ቀበሮዎችና ጉጉቶች የሚኖሩት ወና በሆነ ምድር ሲሆን ከፍ ያለው ድምፃቸው ዋይ የሚሉ ወይም የሚያለቅሱ ሰዎችን ድምፅ ይመስላል።
ቁስሏ ሊድን የማይችል ነው እዚህ ጋ “እርሷ” የሚያመለክተው የሰማርያን ከተማ ነው። ይህም የጠላት ሰራዊት በዚያ የሚኖረውን ሕዝብ ከማጥፋት ምንም ነገር ሊገታው አይችልም ማለት ነው።
ወደ ይሁዳ መጥቷል ሚክያስ እግዚአብሔር በይሁዳ ላይ ለመፍረድ የላከውን ሰራዊት ለመግለጽ በዘይቤአዊ አነጋገር ተላላፊ በሽታ የሚለውን ይጠቀማል። እዚህ ጋ “እርሱ” የሚያመለክተው “ቁስል”ን ሲሆን እርሱም እግዚአብሔር ሰማርያን ለመቅጣት የሚጠቀምበት ሰራዊት ነው።
ቤትሌፍራ “ ‘የትቢያ ቤት’ የሚል የከተማ ስም ነው” የሚል የግርጌ ማስታወሻ ልትሰጠው ያስፈልግህ ይሆናል።
በትቢያ ላይ እንከባለላለሁ ከእግዚአብሔር ፍርድ በታች የሆኑ ሰዎች ሀዘናቸውን መሪር በሆነ መንገድ ይገልጻሉ። አ.ት፡ “መሬት ላይ እንከባለላለሁ” ወይም “በጭቃ ላይ እንከባለላለሁ”።
እዚህ ጋ የመንደሮቹ የስማቸው ትርጉም ለሚክያስ አስፈላጊዎች ናቸው። በግርጌ ማስታወሻ ላይ የቦታዎቹን የስማቸውን ትርጉም ማካተት ያስፈልግህ ይሆናል።
ሻፊር ከ”ራቁትነት እና ኃፍረት” ጋር ሲነጻጸር የከተማይቱ ስም “ውብ” ከሚለው ድምፅ ጋር ይመሳሰላል።
በራቁትነትና ኃፍረት ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሕዝቡ ሙሉ በሙሉ ራቁቱን እንደሚሆን ግልጽ ያደርጋል። አ.ት፡ “ሙሉ በሙሉ ራቁታቸውንና የሚያፍሩ ይሆናሉ”
ጸዓናን የዚህች ከተማ ስም ትርጉሙ “ውጪ” የሚል ነው። ለመውጣትና ለማገዝ እጅግ ፈርተዋል።
ቤትኤጼል የዚህች ከተማ ስም ትርጉም “የምትወሰድ ቤት” ማለት ነው።
መከላከያቸው ተወስዷልና ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሊከላከልላቸው የሚችለውን ነገር ሁሉ እኔ አስወግጃለሁና”።
ማሮት የዚህች ከተማ ስም ትርጉም “መራራነት” የሚል ነው።
አደጋ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወርዷል “አደጋ” የሚለው የነገር ስም እዚህ ጋ ከኮረብታ ላይ ተንከባሎ እንደሚወርድ ጠጣር ነገር ተገልጿል። እንደ ግስ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ክፉ ነገሮች እንዲመጡ አድርጓል”።
ለኪሶ “ለኪሶ” የሚለው ስም በዕብራይስጥ “ለሰረገሎቹ” ከሚለው ድምፅ ጋር ይመሳሰላል። ሕዝቡ ለውጊያ ሳይሆን ለመሸሽ ሰረገላዎቻቸውን ያስጋልባሉ። ለኪሶ በይሁዳ ከምትኖረው ከኢየሩሳሌም ቀጥሎ እጅግ አስፈላጊ ከተማ ነበረች።
የጽዮን ሴት ልጅ “ሴት ልጅ” የሚለው ቃል ለከተማይቱ ሰዎች የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የጽዮን ሕዝብ” ወይም “በጽዮን የሚኖረው ሕዝብ”።
የእስራኤል መተላለፍ በእናንተ ዘንድ ተገኝቷልና ይህ ዘይቤአዊ አነጋገር በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የእስራኤል ሕዝብ እንዳደረጉት አልታዘዝ ብላችኋል”።
ሞሬሼትጌት “ ‘ሞሬሼት’ የሚለው ስም ትርጉም ‘መለየት’ ማለት ነው የሚለውን በግርጌ ማስታወሻ ላይ መጨመር ያስፈልግህ ይሆናል። በተጨማሪም ‘ዕጮኛ’ ከሚለው ቃል ጋር ተመሳሳይ ድምፅ አለው”። በዚህ ዘይቤአዊ አነጋገር ሞሬሼት አሦር የሚወስዳት ሙሽሪት ስትሆን የ “መሰናበቻ ስጦታ”ው ወደ ትዳሯ ይዛው እንድትሄድ ቤተ ሰቦቿ የሚሰጧት ስጦታ ነው።
አክዚብ “የዚህች ከተማ ስም በዕብራይስጥ “አታላይ ነገር” ከሚለው አገላለጽ ጋር ፍጹም ተመሳሳይነት አለው” በማለት በግርጌ ማስታወሻ ላይ ልትጨምረው ያስፈልግህ ይሆናል።
እንደገና አመጣብሻለሁ እዚህ ጋ “እኔ” የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው።
መሪሳ “የዚህ መንደር ስም ‘ድል አድራጊ’ ከሚለው የዕብራይስጥ ቃል ጋር ተመሳሳይ ድምፅ አለው” በማለት የግርጌ ማስታወሻ ልታደርግለት ያስፈልግህ ይሆናል።
ዓዶላም ይህ በፍልስጥኤም የልዑላኑ ከተማ ስም ነው።
ራስሽን ተላጪ፣ ጸጉርሽንም ተቆረጪ የሚያለቅሱት እስራኤላውያን ራሳቸውን በክብ መላጨት ነበረባቸው። ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፣ 1) “ራሳችሁን በተለመደው ሳይሆን ሰፋፊ ክቦችን በማድረግ ተላጩት” ወይም 2) በቅደም ተከተል ሊሆኑ ያሉትን ነገሮች በመግለጽ “ጸጉራችሁን በሙሉ ተቆረጡት፣ ራሳችሁንም ተላጩት”።
አንገቶቻችሁን ልታስወጡ ከማትችሉበት እግዚአብሔር ቀንበርን በአንገታቸው ዙሪያ ያደረገ ይመስል ሕዝቡን ስለሚቀጣበት ሁኔታ ይናገራል። አ.ት፡ “ልታመልጡ ከማትችሉበት”።
ስለ አንቺ ይዘፍናሉ “በአንቺ ላይ ለመቀለድ ይዘፍኑብሻል” የሀዘን እንጉርጉሮ አንጎራጉሪ “ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ይጮኻሉ”። የሚወድዷቸው የሞቱባቸው ይመስል ለማልቀስ ያስመስላሉ።
እኛ እስራኤላውያን . . . ለከዳተኞች ይህ ጠላቶቻቸው በእስራኤላውያን ላይ ለመሳቅና በስቃያቸው ለመሳለቅ የሚዘፍኑት ዘፈን ነው።
ከእኔ እንዴት መንጠቅ ይችላል? የእስራኤል መሪዎች ከድኾች የወሰዱባቸውን መሬት እግዚአብሔር ከእነርሱ ወስዶ ለሌላ ሰው በመስጠቱ በሚሰማቸው መደነቅ ላይ ጠላት ይሳለቃል። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ተደርጎ መተርጎም ይችላል። አ.ት፡ “ከእኔ ለመውሰድ ማሰቡ ስሕተት ነው!”
ስለዚህ፣ እናንተ ባለጸጎች በእግዚአብሔር ጉባዔ ውስጥ መሬት የሚካፈል ትውልድ አይኖራችሁም። አማራጭ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) ሚክያስ ወደ ፊት ከምርኮ በኋላ የሚመለሱት ተመላሾች ምድሪቱን ስለሚከፋፈሉበት ጊዜ ይመለከታል ወይም 2) እርሱ የሚናገረው በዘመኑ ልማድ መሠረት አንድ ነገድ ወይም ጎሳ ምድራቸውን በማከፋፈል ለግለ ሰቦች ስለሚሰጡበት ጊዜ ነው።
ይህ በጥቅሉ እግዚአብሔር ለሕዝቡ የሰጣቸውን በረከት ያመለክታል። 1) በእስራኤል ባለ ርስት የሆኑትን 2) የወደፊቱን ተስፋ ሰጪ ሁኔታ ወይም 3) የልጆቹን አባቶች፣ አገር ለመገንባት ጠንክረው የሚሠሩትን ገበሬዎች ያመለክት ይሆናል።
ሚክያስ እርሱ ራሱ እግዚአብሔርን እንደሆነ አድርጎ ይናገራል።
ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ፈጽሜ አጠፋዋለሁ”
ሚክያስ የሚናገረው ስለ ይሁዳ ሕዝብ ነው፤ ስለዚህ በሁለቱም ጊዜ “እናንተ” ብቁ ቁጥር ነው።
ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሕዝቡ ይቀበለዋል” ወይም “ትቀበሉታላችሁ”።
እግዚአብሔር መናገሩን ቀጥሏል። በዚህ ምዕራፍ መጨረሻ እግዚአብሔር ራሱን የሕዝቡ ጠባቂ እረኛ አድርጎ ያሳያል። እርሱ የሚናገረው ምናልባትም በተለይ ከአሦር ተመልሰው በኢየሩሳሌም ለሚኖሩት ነው።
ሚክያስ የሚናገረው ለአንዳንድ የያዕቆብ ዝርያዎች ሲሆን “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው።
ይህ ከተከበበ ከተማ ሕዝቡን እየመራ የሚሄደው ንጉሥ ሥዕል ነው።
ፍትሐዊ ያልሆነ ማኅበረ ሰብ እንደ ኃጢአተኛ ይቆጠራል። የሙሴን ሕግ እንደሚቃረን ይቆጠርም ነበር። እነዚህ መንግሥታት ፍትሕ ካልነበራቸው ለእግዚአብሔር የማይታዘዙ ነበሩ ማለት ነው።
የሕዝቡ መሪዎች እስራኤላውያኑን እንዴት እንደያዟቸው የሚያሳዩ ጉልህ ሥዕሎች በዚህ ምዕራፍ ውስጥ ጥቅም ላይ ውለዋል። እነዚህ ሁኔታዎች እንደ ዘይቤአዊ አነጋገር ካልተወሰዱ ዘበት ሆነው ይቀራሉ።
እዚህ ጋ በውስጠ ታዋቂነት ያለው “እኔ” የሚያመለክተው ሚክያስን ነው።
ሚክያስ በመሪዎቹ ላይ ይቆጣል። ይህ የማሳመኛ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አድራጎታችሁ ፍትሕን ማወቅ እንደማያስፈልጋችሁ የምታስቡ ያስመስላችኋል”።
እነዚህ ስማዊ ቅጽሎች እንደ ቅጽል ሊተረጎሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “መልካም የሆነውን ነገር ሁሉ ትጠላላችሁ፣ ክፉ የሆነውን ነገር ሁሉ ትወድዳላችሁ”
መሪዎቹ በድኾቹ ላይ ያላቸው ጭከና ሥጋ ሻጭ ለሥጋ የሚሆኑትን እንስሳት እንደሚቆራርጥ በዘይቤአዊ አነጋገር ተገልጿል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ለዕርዳታ ወደ እግዚአብሔር ተጣሩ”
“እንዲያደርግ የምትጠይቁትን አያደርግም”
ፊትን መሰወር ለመስማት ያለመፍቀድ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ፊቱን ከእናንተ ይሰውርና ይደብቃል” ወይም “ሊረዳችሁ ፍላጎት እንደሌለው ታያላችሁ”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በመልካም መንገድ መሄድ እግዚአብሔርን የመታዘዝ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። መሳት ደግሞ እግዚአብሔርን ያለመታዘዝ ዘይቤአዊ አነጋገር ሲሆን በዚህ ጉዳይ ምናልባት ባለማወቅ ይሆናል። አ.ት፡ “ሕዝቤ እንዳይታዘዘኝ የሚመሩት”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሚክያስ በእርግጥ ሊሆን ያለውን ሁኔታ ለመግለጽ ዘይቤአዊ አነጋገርን ይጠቀማል። “የሚበሉት አንዳች ነገር” የሚለው ሐረግ አነስተኛ ክፍያን ለመግለጽ የዋለ ምጸታዊ አነጋገር ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ምጸት የሚለውን ተመልከት)
ሚክያስ በእርግጥ ሊሆን ያለውን ሁኔታ ለመግለጽ ዘይቤአዊ አነጋገርን ይጠቀማል። “በአፋቸው አንዳች በማያኖር” የሚለው ሐረግ የፈለጉትን ያለመስጠት መጸታዊ ግነት ነው። አ.ት፡ “ጥቂት የሚከፍሏቸውን ሰዎች ለማጥፋት የሚችሉትን ሁሉ ያደርጋሉ”። (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ምጸት የሚለውን ተመልከት)
ጨለማ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ያለመናገሩ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ከእንግዲህ ራዕይ አታዩም”
ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ባለ ራዕዮች እንዲያፍሩ አደርጋለሁ፣ ንግርተኞችንም አደናግራቸዋለሁ”።
እዚህ ጋ “ከንፈሮች” መናገርን ይወክላል። አ.ት፡ “ከእንግዲህ አይናገሩም”
“ዝም እላለሁ”
እዚህ ጋ “እኔ” እውነተኛውን፣ ራሱን ከሐሰተኖች ነቢያት የለየውን ሚክያስን ያመለክታል።
ሚክያስ ራሱን እግዚአብሔር ፈሳሽ እንደሚያፈስበት መያዣ ዕቃ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “የእግዚአብሔር መንፈስ ኃይልን፣ ፍትሕንና ብርታትን ሰጥቶኛል” ወይም “እንድጠነክር፣ ፍትሕ ምን እንደሆነ እንድሰብክና ብርቱ እንድሆን የእግዚአብሔር መንፈስ አስችሎኛል”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ያዕቆብ” እና “እስራኤል” የያዕቆብን ዘሮች የሚያመለክቱ ፈሊጣዊ አነጋገሮች ናቸው። ሚክያስ ሁለቱን ስሞች የሚጠቀመው ዘሮቹ ሁሉ በኃጢአት በደለኞች ስለመሆናቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው። የነገር ስም የሆኑትን “መተላለፍ” እና “ኃጢአት” ግሥ በመጨመር መተርጎም ይቻላል። አ.ት፡ “የያዕቆብ ዘሮች የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ መጣሳቸውን ለማስታወቅ፣ የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ ኃጢአትን መሥራታቸውን እነግራቸዋለሁ”።
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተ ሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። በዚህ ጉዳይ ቃሉ የያዕቆብን ዘሮች ያመለክታል። አ.ት፡ “የያዕቆብ ዘሮች”።
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የለሚኖሩትን ቤተ ሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። በዚህ ጉዳይ ቃሉ የእስራኤል ሕዝብ የሆነውን የእስራኤልን ዘር ያመለክታል። አ.ት፡ “የእስራኤል ዘሮች” ወይም “እናንት እስራኤላውያን”።
ከፍተኛ ጥላቻ
እዚህ ጋ “ደም” በፈሊጣዊ አነጋገር መግደል ማለት ሲሆን “ጽዮን” እና “ኢየሩሳሌም” በሕንጻ ተመስለዋል። ሚክያስ ባለጸጎች ሰዎችን መግደላቸውና ኃጢአት መሥራታቸውን ይናገራል፤ በሌላ አነጋገር ድርጊቶቻቸው ሰዎች ቤቶችን ለመሥራት የሚጠቀሙባቸውን ጡቦችና እንጨቶች ይመስላሉ። አ.ት፡ “ጽዮንን እና ኢየሩሳሌምን ታላቅ ለማድረግ በምትሠሩበት ጊዜ ትገድላላችሁ፣ ሌሎች የከፉ ኃጢአቶችንም ትሠራላችሁ” ወይም “በጽዮን ስታመልኩ ሳላችሁ ትገድላላችሁ፣ በኢየሩሳሌም ስትበለጽጉ ሳላችሁም ሌሎች ኃጢአቶችን ትሠራላችሁ”። (ዘይቤአዊ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
መሪዎቹ እግዚአብሔር አብሯቸው እንዳለ አጥብቀው ያምናሉ። ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር እንዳለ እናውቃለን!” ወይም “ለማድረግ የምንፈልገውን እንድናደርግ እግዚአብሔር እንደሚረዳን እናውቃለን”።
በሚክያስ 1፡12 “አደጋ”ን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
እዚህ ጋ “እናንተ” የሚያመለክተው ካህናቱን፣ ነቢያቱንና መሪዎቹን ነው (ሚክያስ 3፡11)።
“ጽዮን” እና “የመቅደሱ ኮረብታ” የሚያመለክቱት አንዱን ስፍራ ነው። ገበሬ እርሻ በሚያርስበት ጊዜ ዐፈሩን ይገለብጠዋል፣ በዚያ የበቀሉትን እጽዋት ሥር ሁሉ ይነቅላል። የቁጥቋጦ ዋሻ ለምንም በማይጠቅም በችፍግ የተሞላ ነው። እነዚህ ሁለት ዘይቤአዊ አነጋገሮች በተመሳሳይ ጊዜ ቃል በቃል እውነት ሊሆኑ አይችሉም፣ ነገር ግን እግዚአብሔር የመቅደሱን አካባቢ ፈጽመው እንዲያጠፉ ለወራሪዎቹ እንደሚፈቅድላቸው አጽንዖት ይሰጣሉ። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ገበሬ ያረሰው መሬት”
ትናንሽ እንጨትነት ያላቸው እጽዋት የሚበቅሉበት አካባቢ ነው።
እግዚአብሔር የቤተ መቅደሱን ተራራ ከሌሎች ተራሮችና ኮረብቶች ሁሉ ማላቁ ቤተ መቅደሱን በምድር ላይ እጅግ አስፈላጊ ቦታ ስለ ማድረጉ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ቤተ መቅደሱ የሚገነባበትን ተራራ ይመሰርታል” ወይም “እግዚአብሔር ቤተ መቅደሱ ታላቅ ሆኖ የሚገነባበትን ተራራ ይሠራል”።
የጽዮን ተራራ ከተራሮች ሁሉ እጅግ አስፈላጊው ይሆናል። በተጨማሪም ይህ ተራራ በሚዋሰንበት አካባቢ ብቻ ሳይሆን በዓለም ከፍተኛው ተራራ ይሆናል ማለት ሊሆን ይችላል።
ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ከኮረብቶች በላይ ከፍ ያደርገዋል” ወይም “እግዚአብሔር ከኮረብቶች ይልቅ ያልቀዋል”።
ምንጭ ከተለያየ አቅጣጫ ወደ አንድ ስፍራ ባለማቋረጥ ይጎርፋል። ብዙ ሕዝቦች ከተለያየ አቅጣጫ ወደ ቤተ መቅደሱ ተራራ ይመጣሉ። አ.ት፡ “የአገራቱ ሕዝቦች እንደ ምንጭ ወደ እርሱ ይጎርፋሉ” ወይም “የአገራቱ ሕዝቦች ወደ እርሱ ይሄዳሉ”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“አገሮች” የሚለው ቃል በፈሊጣዊ አነጋገር የአገራቱን ሕዝቦች ያመለክታል። አ.ት፡ “ሕዝቦች ከብዙ አገራት”።
x
“ወይን” እና “በለስ” ሁለቱም የብልጽግና ምልክቶች ናቸው። ይህ ሐረግ ሰዎች በብልጽግና እና በሰላም የሚኖሩበትን አኳኋን ይገልጻል። የወይን ፍሬ ወይም የበለስ ዛፍ የማይታወቅ ከሆነ ጠቅለል ባለ መንገድ ልትተርጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “በገዛ ራሳቸው የአትክልት ቦታና በመስኮቻቸው በሰላም ይቀመጣሉ”።
አፍ የሰውነት መግለጫ ምሳሌ ነው። አ.ት፡ “የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ተናግሯልና”።
በመንገድ መሄድ የአንድን ሰው የሕይወት አኗኗር የሚያሳይ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። በአንዱ ስም መሄድ የማምለክና የመታዘዝ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ሕዝቦች አምላካቸውን ያመልካሉ፣ ይታዘዛሉም … እኛ እግዚአብሔርን እናመልካለን፣ እንታዘዛለንም”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በዚያን ጊዜ” ወይም “እነዚያን ነገሮች በማደርግበት ጊዜ”፤ እነዚህ ቃላት “የመጨረሻዎቹን ቀናት” ያመለክታሉ (ሚክያስ 4፡1)። “ቀን” የሚለው ቃል የተወሰኑ ቀናትን ወይም ዓመታትን እንኳን ሊያመለክት ይችላል።
ይህ በትክክል መራመድ የማይችሉትን ያመለክታል። አንካሳ መሆን የትኛውንም ዓይነት የአካል ጉዳተኝነት የሚያሳይ ምሳሌ ነው።
“ከኢየሩሳሌም ያስወጣኋቸውን እሰበስባቸዋለሁ”
“እመልሳለሁ” የሚለውን ቃል ቀድም ብሎ ካለው ሐረግ መረዳት ይቻላል። ሊደጋገሙ ይችላሉ። “ተሰደው የወጡትን” የሚለው ሐረግ በገቢራዊ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አሳድጄ ያስወጣኋቸውን ወደ ብርቱ ሕዝብነት እመልሳቸዋለሁ” ወይም “በግድ ያባረርኳቸውን ብርቱ ሕዝብ እንዲሆኑ አደርጋቸዋለሁ”።
ሚክያስ ይሰማው ይመስል ለቤተ መቅደሱ ተራራ በሚናገርበት ጊዜ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ መናገሩ ነው። ሚክያስ መልዕክቱን ለሕዝቡ ማድረሱን ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል። አ.ት፡ “የቤተ መቅደሱን ተራራ በሚመለከት፣ እግዚአብሔር እናንተን የሚመለከትበት ስፍራ፣ በጎቹ፣ የኢየሩሳሌም ሕዝብ ስለ ቀድሞ ግዛቱ የሚመኩበት ስፍራ ይመለሳል”።
በመጠበቂያ ማማው ላይ ሆኖ መንጋውን እንደሚጠብቅ እረኛ የኢየሩሳሌም ሕዝብ በዙሪያቸው የሚኖሩትን ሌሎች ሕዝቦች እንደሚጠብቁ ተነግሯል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በስፍራው የሚኖሩ ሰዎች ስፍራው እንደ እናት፣ እነርሱ እንደ ሴት ልጆች እንደሆኑ ተቆጥሮ ተነግሯል። አ.ት፡ “በጽዮን የሚኖሩ ሰዎች … በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎች”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አንዳንድ የዘመናችን ትርጉሞች ይህንን የዕብራይስጥ ቃል “ትልቅ ምሽግ” ወይም “ጠንካራ ምሽግ” ማለት እንደሆነ ይረዳሉ።
የነገር ስም የሆነው “ግዛት” እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ቀድሞ ታደርግ እንደነበረው አገሮችን ትገዛለህ” ወይም “ቀድሞ እንዳደረግኸው አገራቱን እንድትገዛ አደርግሃለሁ”።
ሚክያስ ሕዝቡ እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር ለምን እንዲህ ባለ መንገድ እንደሚናገር እንዲያስቡ ለማድረግ በመሞከር በሕዝቡ ላይ ያላግጥባቸዋል። ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ምን ያህል እንደምትጮኹ ተመልከቱ” ወይም “በኃይል የምትጮኹት ስለምን እንደሆነ በጥንቃቄ አስቡ”።
ሚክያስ በሕዝቡ ላይ ማላገጡን ቀጥሏል። እነዚህ ጥያቄዎች እንደ መግለጫዎች ሊተረጎሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “ንጉሥ አላችሁ፣ ነገር ግን ምንም አይጠቅማችሁም። ጥበበኞቻችሁ ገና በሕይወት አሉ፣ ነገር ግን ምንም የሚነግሯችሁ ጥበብ የላቸውም። ለዚህ ነው ልጅ እንደምትወልድ ሴት ድምፃችሁን አውጥታችሁ የምታለቅሱት”።
ሚክያስ ጠላት ከከተማቸው እንዲወጡ ሲያስገድዳቸው ሕዝቡ የሚገጥማቸውን ሥቃይ አንዲት ሴት ልጅ በምትወልድበት ጊዜ ከሚሰማት ሕመም ጋር ያነጻጽረዋል።
እግዚአብሔር እንደሚያደርግ የተናገረውን እንደሚያደርግ አጽንዖት ለመስጠት በገቢራዊና በኢገቢራዊ ድምፅ በሁለቱም ተመሳሳዩን ነገር ይናገራል። ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በዚያ እግዚአብሔር ያድናችኋል። በዚያ እርሱ ያድናችኋል”።
“እጅ” ለሚለው ቃል የሚከተሉት ተስማሚ ትርጉሞች ናቸው፣ 1) እጅ ለሚሠራበት ኃይል ፈሊጣዊ አነጋገር ይሆን ይሆናል፣ አ.ት፡ “የጠላቶቻችሁ ኃይል” ወይም 2) ስለ ሰው ምሳሌ ይሆን ይሆናል። አ.ት፡ “ጠላቶቻችሁ”።
ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እናርክሳት”።
ዐይን የሰውን ሁለንተና የሚወክል ምሳሌ ነው። አ.ት፡ “ጽዮንን በመፈንደቅ እንያት” ወይም “ወራሪዎች ጽዮንን ሲያጠፏት በማየት ደስ ይበለን”።
ጸሐፊው እግዚአብሔር የእህሉን ክምር ዐውድማው ላይ እንዳደረገና ሊወቃው እንደተዘጋጀ ገበሬ አገሮችን ለማጥፋት መዘጋጀቱን ይናገራል።
“ያንቺ” እና “አንቺ” የተባሉት ሁሉ እንዲሁም ትዕዛዛት “የጽዮንን ሴት ልጅ” የሚያመለክቱ ሲሆኑ ነጠላ ቁጥርና አነስታይ ናቸው።
እግዚአብሔር የጽዮንን ሕዝብ ስንዴ እንደሚወቃ ብርቱ በሬ፣ ጠላቱንም እንደ ስንዴ አድርጎ ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር እና የሚለውን ተመልከት)
አንባቢህ በሬን ወይም ብረትን ወይም ነሐስን የማያውቅ ከሆነ ዘይቤአዊውን አነጋገር ልትተወው ትችላለህ። አ.ት፡ “ጠላቶችህን ሁሉ ማሸነፍና ማጥፋት እንድትችል አደርግሃለሁ። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ግፍን በማድረግ ያገኙትን ሀብት” ወይም “ከሌሎች ሰዎች የሰረቋቸውን ነገሮች”
የነገር ስም የሆነው “ሀብት” እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የራሳቸው ያደረጓቸው ነገሮች”
የአንዲት ከተማ ሕዝብ እንደ ሴት ተቆጥረው ተነግሮላቸዋል። ወታደሮቹ ከተማይቱን አጥቅተዋታል። አ.ት፡ “ወታደሮቹ የሚያጠቋችሁ የከተማይቱ ሕዝብ”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በትር ባለ ማዕረግ የሆነ ሰው የበታቹን የሚቀጣበት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። የአንድን ሰው ጉንጭ መምታት ከመጉዳት ያለፈ ስድብ ነበር። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የእስራኤልን ፈራጆች ወራሪዎች እንዲሰድቧቸው በማድረግ ይቀጣቸዋል!”። (ዘይቤአዊ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ምጸት ንጉሡ አብላጫውን ኃይልና ሥልጣኑን በማጣቱ ፈራጅ ብቻ መሆኑን ያሳያል።
እግዚአብሔር ለቤተ ልሔም ከተማ ለራሷ በሚናገርበት መልኩ ለይሁዳ ሕዝብ፣ በተለይም ለቤተ ልሔም ሕዝብ ይናገራል።
ይህ ቤተ ልሔም የምትገኝበት አካባቢ ስም ወይም የቤተ ልሔም ሌላኛው ስሟ ወይም ይህችኛዋን ቤተ ልሔም ከሌላው መለያ ይሆን ይሆናል። ቤተ ልሔም ከኢየሩሳሌም በስተደቡብ ስድስት ማይል ርቀት ላይ ትገኛለች። የንጉሥ ዳዊት የትውልድ መንደር ነበረች። ተርጓሚዎች የሚከተለውን የግርጌ ማስታወሻ መጨመር ይኖርባቸው ይሆናል፤ “ ‘ኤፍራታ’ የሚለው ስም ትርጉም ‘ፍሬአማ መሆን’ ማለት ነው”።
“በይሁዳ ጎሳዎች ውስጥ ብዙ ሕዝብ ያለው ሌላ ቢኖርም ከሕዝብሽ የሚመጣው አንድ ነው”
እዚህ ጋ “እኔ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል።
ይህ ከንጉሥ ዳዊት ጥንታዊ ቤተ ሰብ የሚመጣውን ገዢ ያመለክታል። “ከጥንት ዘመን” እና “ከዘላለም” የሚሉት ሐረጎች ትርጉማቸው በመሠረቱ አንድ ሆኖ የቤተ ሰቡ የትውልድ ሐረግ ምን ያህል ረጅም መሆኑን አጽንዖት ይሰጣሉ።
“የተናገርኩት እውነት ስለሆነ” ወይም “ምክንያቱም በኋላ ይህ ገዢ ይመጣል”
የእስራኤልን ሕዝብ ይተዋቸዋል
ይህ ገዢው የሚወለድበትን የተወሰነ ጊዜ ያመለክታል።
በምርኮ ያሉ “የቀሩት የገዢው እስራኤላውያን ጓደኞች”
በጎቹን የሚመግብና የሚጠብቅ እረኛ ለእስራኤል ሕዝብ የሚያስፈልጋቸውን የሚያቀርበውንና የሚጠብቃቸውን ገዢ የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ሕዝቡን እንዲመራለት እግዚአብሔር ኃይልን ይሰጠዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የሰውየው ስም ስላለው ሥልጣን ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “አምላኩ እግዚአብሔር እንዲገዛ ሥልጣንን ስለሰጠው ሰዎች ያከብሩታል”። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእስራኤል ሕዝብ ይኖራሉ
“በሰላም ይኖራሉ”
በየአገሩ ያለ ሕዝብ ሁሉ ለእስራኤል ገዢ ክብርን ይሰጠዋል
እዚህ ጋ “እረኞች” የሚለው ቃል በሌላ አነጋገር “ሰዎችን የሚመሩ” ሲሆኑ በፈሊጣዊ አነጋገር “ገዢዎች” ማለት ነው። “ሰባት … እና ስምንት” የሚለው ሐረግ “ከበቂ በላይ” ለሚለው የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “በቂ፣ ከበቂም እንኳን በላይ የሆኑ መሪዎች” ወይም “በሰዎች ላይ ከበቂ በላይ የሆኑ እረኞችና መሪዎች”
ሰይፍ በጦርነት ውስጥ ለመግደያነት በፈሊጣዊነት ተነግሯል። እዚህ ጋ እስራኤላውያን በጎችን ከመጠበቅ ይልቅ ያረዷቸው በሚመስል መልኩ በአሦራውያን ላይ ገዢ መሆናቸው በምጸት ተነግሯል። የአሦር ምድር በዚያ ለሚኖሩ ሰዎች ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። የከተሞቹ በሮች ሕጋዊ ንግድ የሚካሄድባቸው ስፍራዎች ነበሩ። አ.ት፡ “የአሦርን ሕዝብ ይወጋሉ፣ የናምሩድን ምድር ክተሞችም ይገዛሉ”። ጦርነት
“በእረኝነት ይጠብቃሉ” የሚሉትን ቃላት ከዐረፍተ ነገሩ መነሻ መረዳት ይቻላል። ሊደጋገሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “የናምሩድን ምድር በእረኝነት ይጠብቃሉ”።
ይህ የአሦር ምድር ሌላው ስሙ ነው። ናምሩድ አደን ያድን የነበረ የቀድሞ ገዢ ነበር። ተርጓሚዎች ይህንን የግርጌ ማስታወሻ መጨመር ይኖርባቸው ይሆናል፤ “ ‘ናምሩድ’ የሚለው ስም ትርጉም ‘ዓመፅ’ ማለት ነው”።
ገዢው ያድናል
ጠልና ዝናብ ምድሪቱን በማረስረስ አንዳንድ ነገሮች እንዲበቅሉ ያደርጋሉ። እስራኤላውያን በመካከላቸው የሚኖሩባቸው ሕዝቦች በሰላም እንዲኖሩ ያደርጓቸዋል።
“ሣር ሰውን ወይም የሰው ልጆችን አይጠብቅም”፤ ጠልንና ዝናብን የሚያርከፈክፍ እግዚአብሔር ብቻ ነው።
እግዚአብሔር ሕዝቡን በጦርነት ከቀጣቸው በኋላ በሕይወት ያሉት እስራኤላውያን ጠላቶቻቸውን ፈጽመው ድል እንደሚያደርጉና እንደሚገዟቸው እግዚአብሔር ተስፋ ይሰጣል።
ከጦርነቱ የሚተርፉ የያዕቆብ ተወላጆች
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ ትርጉማቸው አንድ ሲሆን “የያዕቆብ ትሩፍ” በብዙ የተለያዩ አገሮች እንደሚኖሩ አጽንዖት ይሰጣሉ።
አናብስት በጫካ የሚኖረውን የትኛውንም እንስሳ መግደልና መብላት ይችላሉ፣ በጎችንም በቀላሉ ይገድላሉ። አ.ት፡ “እንደ ተናካሽ የዱር እንስሳት፣ ምስኪን ከብቶችን እንደሚገድሉ የዱር እንስሶች”
የአንበሳ ደቦል በበግ መንጋ መካከል በሚሄድበት ጊዜ
“ይዘልባቸውና ይጥላቸዋል፣ ከዚያም ይዘነጣጥላቸዋል”
ጸሐፊው የሚናገረው እግዚአብሔርን ነው፤ በመሆኑም “አንተ” የተሰኙት ሁለቱም ተባዕት ነጠላ ቁጥር ናቸው።
እጅ በፈሊጣዊ አነጋገር ለመሥራት ያለውን ኃይል ገላጭ ነው ወይም የሰውን ሁለንተና የሚወክል ምልክት ነው። እጅን ማንሣት ኃይልን መግለጥ ነው። አ.ት፡ “ጠላቶችህን ሙሉ በሙሉ ድል ታደርጋቸዋለህ”።
እጅ የሰውን ሁለንተና የሚወክል ምልክት ነው። አ.ት፡ “ታጠፋቸዋለህ”
“በዚያን ጊዜ” ወይም “እነዚያን ነገሮች በማደርግበት ጊዜ”። እነዚህ ቃላት “የመጨረሻዎቹን ቀናት” ያመለክታሉ (ሚክያስ 4፡1)። “ቀን” የሚለው ቃል የተወሰኑትን ቀናት ወይም ዓመታትን እንኳን ሊያመለክት ይችላል።
እስራኤላውያን ፈረሶችን እና ሰረገላዎችን ለጦርነት ብቻ ይጠቀሙ ነበር፤ ምናልባት በዙሪያቸው ካሉ አምላክየለሽ አገራት ጋር ተገበያይተው ይሆናል። ሰዎች በእርሱ ከመታመን ይልቅ እንዲጠብቋቸው በጦር መሣሪያዎቻቸው መታመናቸውን እግዚአብሔር አይፈልግም።
እግዚአብሔር እንደ አንድ ሰው አድርጎ ለእስራኤል ሕዝብ ይናገራል።
በ”እጅ” መሆን የሚወክለው ሰውየው የሚያደርገውን ተግባር ነው። አ.ት፡ “አንተ የምታደርገው ጥንቆላ”
እግዚአብሔር እንደ አንድ ሰው አድርጎ ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል።
የንገር ስም የሆነው “ሙያ” “ሥራ” በሚል ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እጆችህ የሠሩትን”።
እግዚአብሔር ከመሬት ውስጥ እንደሚነቅላቸው ዛፎች ስለ አሼራ ምስል ምሶሶ ይናገራል። አ.ት፡ “የአሼራ ምስልህን ምሶሶ ከምድር ውስጥ እነቅላለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ምዕራፍ የተጻፈው እንደ ፍርድ ቤት ጉዳይ ወይም እግዚአብሔር በራሱ ሕዝብ ላይ ሙግት እንዳለው ሆኖ ነው።
ሙሴ፣ አሮንና ማርያም በእስራኤል ላይ ለእግዚአብሔር ምስክር ሆነው ተጠቅሰዋል። አክዓብና ዖምሪ እግዚአብሔርን እንዳልተከተሉ ክፉ ነገሥታት ሆነው ተጠቅሰዋል። ለሙሴ ሕግ መታዘዝ ለሕጉ ካለመታዘዝ ጋር ተነጻጽሯል።
ሚክያስ ሊሰሙት ይችሉ ይመስል ለተራሮች ሲናገር የሚናገረው ለእስራኤል ሕዝብ ነው፤ ስለዚህ በሁለቱም አገላለጽ “ስሙ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው።
ሚክያስ እንደ አንድ ሰው አድርጎ ለእስራኤል ሕዝብ ይናገራል፤ ስለዚህ ትዕዛዞቹና “አንተ” የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው።
እግዚአብሔር በፍርድ ቤት እንዳለና ተራሮችና ኮረብቶች ፈራጆቹ እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል። የእስራኤል ሕዝብ ያደረጉትን ለምን እንዳደረጉ ለዳኞቹ እንዲናገሩ ያዛቸዋል።
ሚክያስ ሰዎች እንደሆኑ ቆጥሮ ለእነዚህ ነገሮች ይናገራል። ሚክያስ ተራሮችን፣ ኮረብቶችንና የምድርን መሠረቶች በሕዝቡ ጣዖት አምላኪነት ላይ ዘላለማዊ ምስክር አድርጎ ያቀርባቸዋል።
እግዚአብሔር መልካም አምላክ ስለመሆኑና ሕዝቡ እርሱን ማምለካቸውን እንዲያቆሙ የሚያስደርግ ምንም ነገር እንዳላደረገ አጽንዖት ለመስጠት ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “ሕዝቤ ሆይ፣ እኔ ለእናንተ መልካም ነበርኩኝ። በእኔ ምክንያት የምትደክሙበትን ምንም ነገር አላደረግሁም። እንዳደረግሁ ካሰባችሁ አሁን መስክሩብኝ”።
ሚክያስ እንደ አንድ ሰው አድርጎ ለሕዝቡ ይናገራል፤ ስለዚህ ትዕዛዞቹ ሁሉና “አንተ” የሚሉት ሁሉ ተባዕታዊ ነጠላ ቁጥር ናቸው።
ቤት አንድ ሰው ለረጅም ጊዜ የሚኖርበት ስፍራ የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። የንገር ስም የሆነው “ባርነት” “ባሪያዎች ልትሆኑ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ለረጅም ጊዜ ባሪያዎች ሆናችሁ የኖራችሁበት ስፍራ”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ባላቅ እናንተን ለመጉዳት ያቀደውን”
ይህ የበለዓም አባት ስም ነው።
ይህ በሞዓብ የሚገኝ የቦታ ስም ነው።
እግዚአብሔር በገዛ ስሙ ወደ ራሱ ያመለክታል። አ.ት፡ “እኔ እግዚአብሔር ያደረግሁላችሁን የጽድቅ ነገሮች ታስታውሱ ዘንድ”።
ሚክያስ፣ እግዚአብሔር ምን እንዲያደርግ እንደሚፈልግበት በእውነት ለማወቅ እንደሚፈልግ ሰው ሆኖ ይናገራል። ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፣ 1) ጥያቄ ይጠይቅና በቁጥር 8 ለጠየቀው ጥያቄ መልስ ይሰጣል ወይም 2) ሕዝቡን ለማስተማር በጥያቄ ይጠቀማል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሆይ፣… ለእግዚአብሔር ምንም ማምጣት እንደማያስፈልገን አውቃለሁ ወይም ልምጣ … አሮጌ፣ እና ዘይት ወይም … ኃጢአት …ብሰጥ”
“1,000 የአውራ በጎች መንጋ … 10,000 የዘይት ወንዞችን”
“እግዚአብሔር ነግሯችኋል”
በርካታ ትርጉሞች የሚሉት፣ “ደኅና/ እግዚአብሔር ከእናንተ የሚፈልገው ምንድነው? እግዚአብሔር … እንድታደርጉ ይፈልጋል” ወይም “ደኅና፤ እግዚአብሔር … እንድታደርጉ እንጂ ከእናንተ የሚፈልገው ምንድነው?”
የነገር ስም የሆነው “ደግነት” ቅጽሉን “ደግ” በመጠቀም መተርጎም ይቻላል። አ.ት፡ “ለሰዎች ደግ መሆንን ውደዱ”።
ድምፅ ሰውየውን ሲወክል ከተማ ደግሞ በውስጡ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ለኢየሩሳሌም ሕዝብ ጥሪ ያስተላልፋል”።
ጥበብ እንደ ሰው ተነግሮላታል፣ በፈሊጣዊ አነጋገር ጥበበኛን ሰው ያመለክታል። እዚህ ጋ “ስም” የሚለው ቃል ስለ ሰውየው ስለ ራሱና ሰዎች ስለ ሰውየውና ስለ ሥልጣኑ የሚያስቡትን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ጥበበኛው ሰው ይፈራሃል” ወይም “ጥበበኛ ሰው አንተ መልካም መሆንህን ያውቃል፣ ይታዘዝሃልም”።
እዚህ ጋ “በትር” እግዚአብሔር “በስፍራው ያስቀመጠው” እና የራሱን ሕዝብ የሚቀጣበትን የጠላትን ሰራዊት ያመለክታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በማታለል የተገኘ ባለጸግነት ሰዎች በማታለል ተግባር ያገኙትን ባለጸግነት የሚያሳይ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። “ክፉው” የሚለው ቃል ክፉዎች ሰዎችን ያመለክታል። ቤቶች አንድ ሰው የራሱ ንብረት የሚያደርጋቸውን ነገሮች ሁሉ የሚያመልክት ምሳሌ ነው። አ.ት፡ “ክፉዎች ሰዎች ባለጸግነትን ለማግኘት የማታለልን ተግባር ፈጽመዋል”።
ሰዎች ብልጽግናቸውን ለማብዛት የሚገበያዩአቸውን ሌሎች ሰዎች በሚዛን በማጭበርበር የሚጠቀሙበት ትክክለኛ ያልሆነ መስፈሪያ ነው።
ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “በ … የሚመዝነውን ሰው በእርግጠኝነት ንጹሕ አድርጌ አልቆጥረውም”።
ሻጮች ገዢዎችን የሚያጭበረብሩባቸው ሚዛኖች
ባለ ጸጎች ሰዎች የሆነን ነገር እንደሚይዝ ዕቃ ተቆጥረዋል፤ ሰዎች እርስ በእርሳቸው በቁጣ የሚያደርጉት ነገር በዕቃ ውስጥ እንደሚያኖሩት ፈሳሽ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ባለ ጸጎች ሰዎች በሁሉም ላይ በቁጣ ያደርጋሉ” ወይም “ባለጸጎች ሰዎች ሁል ጊዜ በቁጣ ያደርጋሉ”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ምላስ የሰው ምሳሌው ነው። አ.ት፡ “የሚናገሩት ሁሉ ውሸት ነው”
እግዚአብሔር ሕዝቡን በኃይለኛ ምት ይመታቸዋል ማለት እንደሚቀጣቸው የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ክፉኛ ቀጥቻችኋለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አንድ ሰው ወይም እንስሳ ሲራብ አንዳች ነገር በዕቃ ውስጥ በሚደረግበት መልኩ ሕዝቡ በመያዣ ዕቃ ተመስለው ተነግሮባቸዋል። አ.ት፡ “ትራባላችሁ፣ ራሳችሁን ለማርካት ጠግባችሁ አትበሉም”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል፣ አንተም ዋናውን ቃል የገደፉት በገደፉበት ቦታ ቃላቱን ማሟላት ይኖርብህ ይሆናል። አ.ት፡ “ዖምሪ ያዘዘውን ፈጽመሃል፣ የአክዓብ ቤት ያደረጋቸውን እነዚያኑ ነገሮች አድርገሃል”።
ሁለቱም ሰዎች የሰሜናዊው የእስራኤል መንግሥት ነገሥታት ነበሩ። እግዚአብሔር ሁለቱም እጅግ ክፉዎች እንደነበሩ ተመልክቶአል።
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተ ሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የአክዓብ ዘሮች”።
በመንገድ ላይ መሄድ አንድ ሰው የሚኖረውን ሕይወቱን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ዖምሪና አክዓብ ሕዝቡ እንዲያደርጉ የነገሯቸውን አንተ ታደርጋለህ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሚክያስ ሊሰማው ለማይቻለው ለከተማው ለራሱ የሚናገር ይመስል ሊሰሙት ለሚችሉት ለከተማይቱ ሰዎች ይናገራል። ዋና ቃል ገዳፊዎች የተውአቸውን ቅላት ግልጽ ማድረግ ይኖርብህ ይሆናል። አ.ት፡ “ከተማህን ፍርስራሽ አደርጋታለሁ፣ እናንተን ነዋሪዎቿንም የመሳለቂያ ምልክት አደርጋችኋለሁ” ወይም “የፈራረሰች ከተማ አደርግሃለሁ፣ የከተማይቱ ነዋሪዎች፣ የሚያዩህም ሁሉ እንዲሳለቁብህ አደርጋለሁ” ወይም “ከተማይቱን ፍርስራሽ አደርጋታለሁ፣ በነዋሪዎቿም ላይ ሰዎች እንዲሳለቁ አደርጋለሁ”።
“ሕዝቤ ስለሚወቅስህ መከራን ታያለህ”
ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል፣ አንተም ዋናውን ቃል የገደፉት በገደፉበት ቦታ ቃላቱን ማሟላት ይኖርብህ ይሆናል። አ.ት፡ “ዖምሪ ያዘዘውን ፈጽመሃል፣ የአክዓብ ቤት ያደረጋቸውን እነዚያኑ ነገሮች አድርገሃል”።
ሁለቱም ሰዎች የሰሜናዊው የእስራኤል መንግሥት ነገሥታት ነበሩ። እግዚአብሔር ሁለቱም እጅግ ክፉዎች እንደነበሩ ተመልክቶአል።
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተ ሰቦች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የአክዓብ ዘሮች”።
በመንገድ ላይ መሄድ አንድ ሰው የሚኖረውን ሕይወቱን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ዖምሪና አክዓብ ሕዝቡ እንዲያደርጉ የነገሯቸውን አንተ ታደርጋለህ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሚክያስ ሊሰማው ለማይቻለው ለከተማው ለራሱ የሚናገር ይመስል ሊሰሙት ለሚችሉት ለከተማይቱ ሰዎች ይናገራል። ዋና ቃል ገዳፊዎች የተውአቸውን ቅላት ግልጽ ማድረግ ይኖርብህ ይሆናል። አ.ት፡ “ከተማህን ፍርስራሽ አደርጋታለሁ፣ እናንተን ነዋሪዎቿንም የመሳለቂያ ምልክት አደርጋችኋለሁ” ወይም “የፈራረሰች ከተማ አደርግሃለሁ፣ የከተማይቱ ነዋሪዎች፣ የሚያዩህም ሁሉ እንዲሳለቁብህ አደርጋለሁ” ወይም “ከተማይቱን ፍርስራሽ አደርጋታለሁ፣ በነዋሪዎቿም ላይ ሰዎች እንዲሳለቁ አደርጋለሁ”።
“ሕዝቤ ስለሚወቅስህ መከራን ታያለህ”
ሚክያስ አጫጆች አጭደው ከጨረሱት በኋላ ምግብ የሚሆነውን እንደሚፈልግ ሰው ታማኝ ሰዎችን እንደፈለገ ነገር ግን አንድም ሰው እንዳጣ ይናገራል። ፍሬ ለመሰብሰብ የሚፈልገው ሰው አሳቡ በግልጽ መቀመጥ መቻል አለበት። አ.ት፡ “የበጋው ፍሬ ከተሰበሰበ በኋላ ፍሬ የሚፈልገውን፣ ወይኑ ከተለቀመም በኋላ ቃርሚያውን እንደሚለቅም ሰው መስያለሁ”።
ሚክያስ ለመበላት ጥሩ እንደሆነ ፍሬ ታማኝና ትክክለኛ ስለሆኑ ሰዎች ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ግነቶች ናቸው። አ.ት፡ “ታማኞች ሰዎች ከምድሪቱ እንደ ጠፉ ይሰማኛል፣ ትክክለኛ ሰው የለም፣ ሁሉም ደም … የሚያደቡ ይመስለኛል፣ እያንዳንዱም ያጠምዳል።
ደም የንጹሐንን ሞት የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ንጹሐን ሰዎችን ለመግደል”
እጅ የሰው ምሳሌ ነው። አ.ት፡ “ሕዝቡ በጣም ጥሩዎች ናቸው”።
አሜከላና እሾህ ለምንም የማይጠቅሙና የሚነካቸውን የሚጎዱ ናቸው። እስራኤላውያን ገዢዎች እና ፈራጆች አንዳች መልካም አላደረጉም፣ ሕዝቡንም ጎዱት።
“ከእነርሱ መልካም የሆነውን ለማድረግ የሚጥሩት”
ሚክያስ ለእስራኤል ሕዝብ ይናገራል፣ ስለዚህ በሁለቱም ሁኔታ “የእናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው። “ጠባቂ” የሚለው ቃል ነቢያትን የሚመለከት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ነቢያቶቻቸው እግዚአብሔር እንደሚቀጣቸው ነግረዋቸዋል”።
የነገር ስም የሆነው “ግራ የሚጋቡበት” እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የሚሆነውን ነገር የማይረዱበት ጊዜ አሁን ነው”።
ሚክያስ ከእንግዲ በእግዚአብሔር ሕዝብ መካከል አንድም ደግ፣ ታማኝና ለእግዚአብሔር የሚገዛ እንደሌለ ማሳየቱን ቀጥሏል። እዚህ ጋ ጓደኞቻቸውን ወይም ቤተ ሰቦቻቸውን መታመን እንደማይችሉ አጽንዖት ይሰጣል።
“ትነሣለች” የሚለው ቃል ቀደም ብሎ ካለው ሐረግ ምን ማለት እንደሆን መረዳት ይቻላል። እዚህም ሊደገሙ ይችላሉ። አ.ት፡ “ምራት በአማቷ ላይ ትነሣለች”።
“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩ ቤተ ሰቦችን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የገዛ ቤተ ሰቡ”
ሚክያስ በቁጥር 8 ላይ አንዲት ሴት ጠላቷ ለሆነች ለሌላይቱ ሴት በምትናገርበት መልኩ መናገር ይጀምራል። ይህቺ ምናልባት የእስራኤል ሕዝብ የምትወክለው፣ “ለወታደሮቹ ሴት ልጅ” የምትናገር (ሚክያስ 5፡1)፣ እስራኤልን ወግተው የነበሩትን አገሮች የምትወክል የጽዮን ሴት ልጅ ትሆን ይሆናል (ሚክያስ 1፡13)። በእንግሊዝኛው “ዩ” ያሉበት ትዕዛዛቱና ምሳሌዎቹ ሁሉ አነስታይ ጾታ ነጠላ ቁጥር ነው።
እዚህ ጋ “እኔ” የሚያመለክተው ሚክያስን ነው።
“ድነት” የሚለው የነገር ስም እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “የሚያድነኝን እግዚአብሔርን እጠብቃለሁ” ወይም “አዳኙን እግዚአብሔርን እጠብቃለሁ”።
“መስማት” የሚለው ቃል መስማትንና ማድረግን ይወክላል። አ.ት፡ “ሊረዳን ይነሣል”
እነዚህ ቃላት በአደጋ ምክንያት መከራንና ከዚያ ማገገምን የሚያመለክቱ ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ቃላት በአደጋ ምክንያት መከራ መሠቃየትን የሚያመለክቱ ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ቁጣ ሚክያስ በእግዚአብሔር ተገዶ እንደ ተሸከመው ጠጣር ነገር ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “እርሱ ስለተቆጣኝ እሰቃያለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የእስራኤልን ሕዝብ የጎዱትን ሌሎች ሕዝቦች እግዚአብሔር ይቀጣቸዋል።
እግዚአብሔር በፍርድ ቤት ለሚክያስ እንደሚከላከልለት ሆኖ ተነግሮለታል። አ.ት፡ “ከሚጎዱኝ ያድነኛል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ፍትሕን ያመጣልኛል”
ሚክያስን ከጨለማ (ሚክያስ 7፡8) ወደ ብርሃን ማምጣት በመከራው ምክንያት መሰቃየቱ ማብቃቱንና በሰላም ሊኖር መቻሉን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ፍትሕን ያመጣልኛል፣ ይታደገኛልም”
ሚክያስ አንዲት ሴት ጠላቷ ለሆነች ለሌላይቱ ሴት በምትናገርበት መልኩ መናገሩን የቀጠለበትንና በምዕራፍ 7፡8 የጀመረውን ግጥም ይጨርሳል። ይህቺ ምናልባት የእስራኤል ሕዝብ የምትወክለው፣ “ለወታደሮቹ ሴት ልጅ” የምትናገር (ሚክያስ 5፡1)፣ እስራኤልን ወግተው የነበሩትን አገሮች የምትወክል የጽዮን ሴት ልጅ ትሆን ይሆናል (ሚክያስ 1፡13)። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ጠላቴ”፣ “ያለች”፣ “ያንተ”፣ እና “የእኔ” የሚሉት ቃላት እዚህ ጋ የሚያመለክቱት በግጥሙ ውስጥ ያለችውን ሴት ሲሆን አነስታይ ነጠላ ቁጥር ነው።
ጠላት በእስራኤል ሕዝብ ላይ ለመሳለቅ በጥያቄ ይጠቀማል። እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “አምላክህ እግዚአብሔር ሊረዳህ አይችልም”።
በዚህ ስፍራ ቃሉ የሚያመለክተው የሰውን ሁለንተና ነው። አ.ት፡ “እኔ” ወይም “እኛ”።
ይህ በገቢራዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ጠላቶቿ ይረግጧታል”
አንዳች ክፉ እንደሚያደርጉ ሳያስቡ በጭቃ ላይ እንደሚሄዱ ሰዎች የእስራኤልን ጠላቶች አንዳች ክፉ እንደሚያደርጉ ሳያስቡ ከሚያጠፉ ጋር ተነጻጽረዋል።
እዚህ ጋ “ቅጥሮች” የሚያመለክተው ከጠላቶቻቸው ጥበቃና ደህንነት ያገኙባቸውን በከተሞቻቸው ዙሪያ ያሉትን ቅጥሮች ነው።
ይህ በገቢራዊነት ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ምድርሽን እጅግ ያሰፋዋል” ወይም “እግዚአብሔር የመንግሥትሽን ስፋት እጅግ ያበዛዋል”
የወንዙን ስም ግልጽ ማድረግ ይኖርብህ ይሆናል። አ.ት፡ “የኤፍራጥስ ወንዝ”
የባህሮቹን ስም ግልጽ ማድረግ ይኖርብህ ይሆናል. “በምዕራብ ካለው ከሜዴትራንያን ባህር በስተምስራቅ እስካለው ሙት ባህር ድረስ”
“ከአንዱ ተራራ እስከ ሌላኛው”። ሚክያስ ስለ አንድ ስለ ታወቀ ተራራ አይናገርም።
“ምድሪቱ ባዶ ትሆናለች” ወይም “በምድሪቱ ላይ ማንም አይኖርም”
ፍሬ የቀደመውን ሥራ ውጤት የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ሥራቸው ባስከተለው ውጤት ምክንያት” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሚክያስ ወገኖቹን የእስራኤልን ሕዝብ እንደገና እንዲጠብቃቸው በመጠየቅ ወደ እግዚአብሔር ይጸልያል። እረኛ በጎቹን ለመጠበቅና ለመምራት አርጩሜ እንደሚጠቀም ሁሉ እዚህ ጋ “በትር” የእግዚአብሔርን መሪነትና ምሪት ሰጪነት ያመለክታል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሚክያስ የሚመገቡት ብዙ ሣር ባለበት መስክ እንደሚግጡ ከብቶች ሳይሆን በጫካ ውስጥ እንደሚደበቁ የዱር እንስሳት መስሎ ሕዝቡን ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አንስተኛ እንጨት ያላቸው ዕጽዋት የሚያድጉበት ስፍራ
እነዚህ አካባቢዎች የምግብ እህል ለማብቀል ለም መሬት በመሆናቸው ይታወቃሉ
ዳዊት ንጉሥ በነበረበት ጊዜ፣ ከብዙ ዓመታት በፊት ባሳንና ገለዓድ የእስራኤል ክፍል ነበሩ
እግዚአብሔር ለሕዝቡ ይናገራል።
“አገሮች” የሚለው ቃል በብዙ አገሮች የሚኖሩትን ሰዎች የሚመለከት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በአቅራቢያ ያሉ አገሮች ሕዝቦች” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ስላደረጉት ነገር ማፈራቸውን ለማሳየት ይህንን ያደርጋሉ።
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ነው። ማንኛውም ሰው የሚናገረው የትኛውም ነገር በእነርሱ ላይ ለውጥ አያመጣም።
እባቦች አፈር በላያቸው ላይ እንዲሆን መሬቱን ቀድደው ይገባሉ፣ እዚህጋም ምናልባት አፈር መላሳቸው የተጋነነ ቢሆንም ሰዎች ከእባቦች ጋር ተነጻጽረዋል። እነዚህ ሰዎች 1) ቃል በቃል በእፍረት መሬት ላይ ይቀመጣሉ ወይም 2) በመሬት ላይ የተጋደሙ ያህል በእፍረት ይዋረዳሉ የሚሉት ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች ናቸው።
ሰዎቹ በእንስሳ ተመስለዋል፣ ምክንያቱም በ”ዋሻ” የሚኖሩ እንስሶች ናቸው። አ.ት፡ “ቤቶቻቸው” ወይም “መደበቂያ ስፍራዎቻቸው”
ሚክያስ እንደ እግዚአብሔር ያለ ሌላ አምላክ እንደሌለ አጽንዖት ይሰጣል። ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ርስትን … የሚወስድ እንዳንተ ያለ አምላክ እንደሌለ አውቃለሁ”።
“እነዚያ ከቅጣቱ የተረፉ የእርሱ ምርጥ ሕዝቦች”
እዚህ ጋ “የእርሱ” እና “እርሱ” የሚሉት ቃላት በሁለተኛ መደብ ሊነገሩ ይችላሉ። አ.ት፡ “አንተ … የርስትህ ትሩፍ፣ ለዘላለም የማትቆጣው በቃል ኪዳን ታማኝነትህ ደስ ስለምትሰኝ ነው?” ወይም “አንተ … የርስትህ ትሩፍ ነህ? በቃል ኪዳን ታማኝነትህ ደስ ስለሚልህ ለዘላለም አትቆጣም”
“ታማኝነት” የሚለው የነገር ስም “ታማኝ” ተብሎ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ለቃል ኪዳኑ ታማኝ በመሆን ደስ ይለዋል” ወይም “ለሕዝቡ ታማኝ በመሆኑ ደስ ይለዋል”
ይተወዋል
“ተቆጥቶ አይቆይም”
እዚህ ጋ “አንተ” የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው።
እዚህ ጋ “በእኛ” የሚያመለክተው ሚክያስንና ሕዝቡን እንጂ እግዚአብሔርን አይደለም።
አለመታመን እና ኃጢአት እንደ ጠጣር ነገር ተቆጥረው ተነግረዋል። አ.ት፡ “አለመታመናችንን እና ኃጢአታችንን ምንም እንዳልሆኑ ቆጥረህ ትቀበለናለህ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ናሆም የነነዌን መጥፋት የሚገልጸው በግጥም ነው (ተመሳሳይነት የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ቃላት የመጽሐፉ ሁሉ መግቢያ ናቸው። “ይህ ስለ ነነዌ መግለጫ የሚሰጠው የኤልቆሻዊው የናሆም የራዕይ መጽሐፍ ነው” ተብሎ እንደ ሙሉ ዐረፍተ ነገር ሊቀርብ ይችላል። (የተገመተ ዕውቀትና የተሰወረ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ከኤልቆሼ መንደር የሆነ አንድ ሰው (ስሞች እንዴት እንደሚተርጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ናሆም እግዚአብሔር አምላክ በጠላቶቹ ላይ ሊፈርድና የራሱን ሕዝብ ለማዳን እንደሚመጣ በመግለጽ ይጀምራል። ራዕዩ በዘይቤአዊ ቋንቋ የተሞላና የተለያዩ ተመሳሳይነትን የሚጠቀም ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ተመሳሳይነት የሚለውን ተመልከት)
ይህ በብሉይ ኪዳን እግዚአብሔር ለሕዝቡ የገለጠላቸው የእርሱ ስም ነው። ይህንን እንዴት መተርጎም እንዳለብህ ለማወቅ ስለ ያህዌ የሚተረጎሙ ቃላትን ገጽ ተመልከት።
“በጣም ተቆጣ”
“በ--- ላይ መቆጣቱን ይቀጥላል”
“በቶሎ የማይቆጣ”
ይህ የተጋነነ አሉታዊ አባባል በአዎንታዊነት ሊተረጎም ይችላል። “እርሱ አመጸኛውን ለመቅጣት ሁሌም እርግጠኛ ነው” ማለት ይቻላል። (ንቀት የሚለውን ተመልከት)
የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎች አብዛኛውን ጊዜ የእግዚአብሔር አምላክን ሀልዎት ከብርቱ ማዕበል ጋር ያመሳስሉታል። እዚህጋ እግዚአብሔር አምላክ በሰዎች ላይ ለመፍረድ በሚመጣበት ጊዜ በኃይለኛ የነፋስ ማዕበል ተቀምጦ እግሮቹ ትቢያውን በመርገጣቸው ደመናትን ይፈጥራል። (የተገመተ ዕውቀትና የተሰወረ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
“እግሮቹ በመርገጣቸው የሚነሣ ትቢያ”
ናሆም እግዚአብሔር አምላክ በጠላቶቹ ላይ ለመፍረድና የራሱን ሕዝብ ለማዳን ስለ መምጣቱ መግለጹን ቀጥሏል።
“ደክሟል” ተብሎ የተተረጎመው ቃል “ጠውልጓል” ወይም “ደርቋል” ማለት ሊሆን ይችላል። ባሳን ሰዎች በጎቻቸውንና ከብቶቻቸውን የሚያሰማሩበት የታወቀ የግጦሽ መሬት ነበር። “ቀርሜሎስ” የቀርሜሎስን ተራራ የሚያመለክት ሲሆን በተክል ዛፎች ይታወቃል፣ ከሊባኖስ ተራሮች የሚወርድበት በረዶ አካባቢው ለምነቱን ጠብቆ እንዲቆይ አድርጎታል። እግዚአብሔር አምላክ ወንዞቹን ሁሉ ስለሚያደርቃቸውና ድርቅን ስለሚያመጣባቸው እነዚህ ለም መሬቶች በለምነታቸው አይቀጥሉም። አ.ት፡ “የባሳን እርሻዎች ይጠወልጋሉ፣ የቀርሜሎስ ተራራ ዛፎች ይደርቃሉ፣ የሊባኖስ አበቦችም ይጠወልጋሉ”። (የተገመተ ዕውቀትና የተሰወረ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
አማራጭ የሚሆኑ ትርጉሞች 1) ኮረብቶች እንደ ቀለጡ የተነገረው በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት ኮረብቶቹ ተገልብጠው ብትንትናቸው በመውጣቱ ወይም 2) ኮረብቶች እንደ ቀለጡ የተነገረው የውሃው ማዕበል በኮረብቶቹ ላይ በሚወርድበት ጊዜ ስለ ሸረሸራቸው ይሆናል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ዓለም” የሚለው ቃል በምድር ላይ ሰዎች የሚኖሩበትን ስፍራ ያመለክታል። (መግደፍ የሚለውን ተመልከት)
ናሆም እግዚአብሔር አምላክ በጠላቶቹ ላይ ለመፍረድና የራሱን ሕዝብ ለማዳን ስለ መምጣቱ መግለጹን ቀጥሏል።
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት የማሳመኛ ጥያቄዎች ትርጉማቸው ተመሳሳይ ነው። በሚከተለው መሠረት ሊተረጎሙ ይችላሉ፤ አ.ት፡ “በቁጣው ፊት ማንም ሊቆም አይችልም! የቁጣውን ትኩሳት ማንም ሊቋቋም አይችልም!” (ተመሳሳይነት እና የማሳመኛ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“የቁጣው ብርታት” ወይም “የቁጣው መጠን”
ናሆም የእግዚአብሔርን ቁጣ እንደሚፈስ ፈሳሽና እንደሚያቃጥል እሳት አድርጎ ይናገራል። አ.ት “ቁጣውን እንደ እሳት ያፈሰዋል” ወይም “የቁጣውን ትኩሳት ይገልጣል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በገቢራዊነት ሊገለጽ ይችላል። አ.ት፡ “ዐለቶችን ይሰባብራቸዋል” ወይም “ዐለቶቹን እንዲሰባበሩ ያደርጋቸዋል” (ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
ናሆም እግዚአብሔርን ሰዎች ሊጎዱአቸው ከሚፈልጉት እንደሚደበቁበት ስፍራና በእርሱ የሚታመኑትን በዚያ አስተማማኝ ስፍራ ከለላ እንደሚሰጣቸው መስሎ ይናገራል (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በመከራ ጊዜ” ወይም “መከራ በሚመጣበት ጊዜ”። እዚህ ጋ “ቀን” የሚለው ቃል አጠቃላዩን ጊዜ ያመለክታል።
“ፈጽሞ ያጠፋቸዋል” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ጠላቶቹ እንዲሞቱ እንደሚያደርጋቸው ያመለክታል። አ.ት፡ “ጠላቶቹን ሙሉ በሙሉ ያጠፋቸዋል” ወይም “ጠላቶቹን ሁሉ ይገድላቸዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ጠላቶቹን በታላቅ የጥፋት ጎርፍ እንደሚያሰጥማቸውና ከሞት ማምለጥ እንዳይችሉ እንደሚያደርጋቸው ናሆም ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ጨለማ” የሚለው ቃል የሙታን መኖሪያ የሆነውን ጨለማ ስፍራ ይወክላል። እግዚአብሔር ጠላቶቹን ወደዚህ ጨለማ ስፍራ እያሳደደ እንደሚገድላቸው ናሆም ይናገራል። አ.ት፡ “ጠላቶቹ ሁሉ እንዲሞቱ ያደርጋቸዋል” (ፈሊጣዊ እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ምን ሊያደርግባቸው እንዳለ ናሆም ለነነዌ ሕዝብ ይነግራቸዋል
ይህ የማሳመኛ ጥያቄ በእግዚአብሔር ላይ የሚታቀደው ክፉ ዕቅድ ከንቱ መሆኑ ላይ አጽንዖት ይሰጣል። አ.ት፡ “እናንተ ሰዎች፣ በእግዚአብሔር ላይ ማሤራችሁ ከንቱ ነው” (የማሳመኛ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ፈጽሞ ያጠፋል” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር አንድ ነገር ዳግመኛ እንዳይኖር እንደሚያደርግ ያመለክታል። አ.ት፡ “የምታደርጉትን ሙሉ በሙሉ ያስቆማችኋል” ወይም “ሤራችሁ እንዲከሽፍ ያደርጋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
በሚያሰክር መጠጥ እጅግ እንደ ሰከሩ ሰዎች በእግዚአብሔር ላይ የሚያሤሩ በዕቅዳቸው ምክንያት ሥቃይ እንደሚደርስባቸው ናሆም ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እሳት የደረቀውን ገለባ እንደሚያነደው እግዚአብሔርም በእርሱ ላይ ያሤሩትን እሳት በሚያነድዳቸው መልኩ ፈጽሞ እንደሚያጠፋቸው ናሆም ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
ናሆም ልክ እሳት አንድን ነገር እንደሚያነድደው ፈጽሞ ስለሚያቃጥለው እሳት ይናገራል (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሰዎች ክፉ ነገሮችን እንዲያደርጉ አበረታተዋቸዋል
እግዚአብሔር ስለ ነነዌ ለእስራኤላውያን ይነግራቸዋል
ይህ አሦራውያንን ወይም የነነዌን ሰዎች ያመለክታል
እግዚአብሔር እንደሚሸልታቸው በጎች የነነዌን ሰዎች እንደሚያጠፋቸው ይናገራል። ይህ በገቢራዊነት ሊገለጽ ይችላል። አ.ት፡ “የሆነው ሆኖ እሸልታቸዋለሁ” ወይም “የሆነው ሆኖ አጠፋቸዋለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
አሦራውያን የጫኑባቸውን ቀንበርና ሰንሰለት በሚሰብርበት መልኩ እግዚአብሔር ይሁዳን ከአሦር ጭቆና ነጻ እንደሚያወጣቸው ይናገራል (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አንድ ሰው ቅርንጫፍን ከዛፉ ላይ እንደሚሰብር እግዚአብሔር የአሦራውያንን አማልክት በመሰባበር እንደሚያጠፋ ይናገራል። “ቤት” የሚለው ቃል ሕዝቡ እነዚህን ጣዖታት የሚያመልኩባቸውን መቅደሶች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በአማልክቶቻችሁ መቅደስ ያሉትን የተቀረጹትንና ቀልጠው የተሠሩትን ምስሎች አጠፋለሁ” (ዘይቤአዊ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ደግሞም እግዚአብሔር በሚቆፍርላቸው መቃብር ውስጥ የሚቀብራቸው ይመስላል። አ.ት፡ “መቃብር እቆፍርላችሁና በዚያ ውስጥ እቀብራችኋለሁ” (የተገመተ ዕውቀትና የተሰወረ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “እግሮች” አንድን መልዕክት ለማስታወቅ የሚሮጥን ሰው ይወክላል። አ.ት፡ “የምሥራችን የሚያመጣ አንድ ሰው በተራሮች ላይ ነው”። (ምሳሌአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ናሆም የነነዌን ሕዝብ እንደ አንድ ሰው አድርጎ ይገልጻቸዋል።
አንድ ሰው ቅርንጫፍን ከዛፍ ላይ እንደሚቆርጥ የነነዌ ሕዝብ በመቆረጥ ፈጽመው እንደሚጠፉ ናሆም ይናገራል። ይህ በገቢራዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ፈጽሞ ጠፍቷል” ወይም “እግዚአብሔር ፈጽሞ አጥፍቶታል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
ናሆም አብዛኛውን ጊዜ ትንቢቱን በግጥም መልክ ይጽፋቸው ነበር። የዕብራይስጡ ግጥም የተለያዩ ተመሳሳይነቶችን ይጠቀማል። እዚህ ጋ የነነዌን መጥፋት መተረክ ይጀምራል። (ግጥም እና ተመሳሳይነት የሚለውን ተመልከት)
“አንቺ” የሚለው ቃል ነነዌን ያመለክታል። ናሆም የሸክላ ማሰሮን እንደሚሰባብር ነነዌን በመሰባበር ስለሚያጠፋ ሰራዊት ወይም ወታደራዊ መሪ ይናገራል። አ.ት፡ “አጥፊሽ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እርሱ” የተባለው ሰው ግልጽ አይደለም፣ ስለዚህ የወል ቃል በመጠቀም ተርጉም። አ.ት፡ “አንድ አንቺን የሚሰባብርሽ”
“በአንቺ ላይ ይመጣል” የሚለው አነጋገር ሊያጠቃሽ ማለት ነው። አ.ት፡ “ሊያጠቃሽ ተዘጋጅቷል” (አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ናሆም ለነነዌ ሕዝብ ይናገራል። ጠላት ከተማይቱን እንደሚያጠፋት ቢያውቅም ለጦርነት እንዲዘጋጁ ይነግራቸዋል። (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
ነነዌ የሚከባት ሰፊና ጠንካራ ቅጥር ነበራት። ይህ አጥቂዎችን ለመዋጋት ወታደሮችን በግምቡ ጫፍ ላይ ማስፈር መቻላቸውን ያመለክታል። አስፈላጊ ከሆነ ይህንን ጠቅለል ባለ ሐረግ መተርጎም ይቻላል። አ.ት፡ “በምሽጎችሽ ላይ ሰው አኑሪ” ወይም “መከላከያሽን አዘጋጂ” (የተገመተ ዕውቀትና የተሰወረ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ጠላት እንዳይቀርባቸው ለመከላከል ወደ ከተማይቱ የሚወስደውን መንገድ በወታደሮች ማስጠበቅን ያመለክታል።
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙም ራስን ለተግባር ማዘጋጀት ማለት ነው። እዚህ ጋ ቃሉ ለወታደራዊ ተግባር ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “ራስሽን ለጦርነት አዘጋጂ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ያዕቆብ” እና “እስራኤል” የሚሉት ቃላት ከያዕቆብ ለተወለዱት ሕዝቦች ጥቅም ላይ የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አማራጭ ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፣ 1) “ያዕቆብ” የሚለው ቃል የደቡቡን መንግሥት እና “እስራኤል” የሚለው የሰሜኑን መንግሥት ያመለክታል። አ.ት፡ “የእስራኤልን ግርማ ለማደስ ቃል እንደገባ ሁሉ የይሁዳንም ግርማ ያድሳል” ወይም 2) “ያዕቆብ” እና “እስራኤል” ሁለቱም የሚያመለክቱት የሰሜኑና የደቡቡ መንግሥት ተደምረውና ሁለቱ የግጥም መስመሮች ተመሳሳይ ሆነው መላውን ሕዝብ ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ተመሳሳይነት የሚለውን ተመልከት)
በተለይ በጦርነት ጊዜ አንዳንድ ነገሮችን በኃይል አስገድደው የሚሰርቁ ሰዎች
አማራጭ የሚሆኑት ትርጉሞች 1) እስራኤል ቅርንጫፎቹን አሦራውያን ገነጣጥለው ባዶውን እንዳስቀሩት ወይን አሦራውያን ንብረታቸውን አስገድደው መውሰዳቸውን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ያለ ቅርንጫፍ እንደ ቀረ ወይን ንብረታቸውን ዘርፈዋቸዋል” ወይም 2) “የወይን ቅርንጫፎች” የሚሉት ቃላት በየአገራቱ ለእርሻ በሚውሉ መስኮች ላይ ናቸው። አ.ት፡ “የሰብል ማሳዎቻቸውን አጠፉ” (ዘይቤአዊ እና ምሳሌአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አማራጭ ትርጉሞቹ 1) ጋሻዎቹ በብረት ገጽታቸው ላይ የፀሐይ ብርሃን በሚያንጸባርቅበት ጊዜ ቀልተው ይታያሉ ወይም 2) ጋሻዎቹ በቀይ ቀለም በተነከሩ ቆዳዎች የተሸፈኑ ናቸው።
ነነዌን “የሚረጋግጡ” እና “ብትንትኗን የሚያወጡ” ወታደሮች ናቸው (ናሆም 2፡1)
ይህ የሚያመለክተው ከብረት በተሠሩት ሰረገላዎች ላይ የፀሐይ ብርሃን ማንጸባረቁን ሳይሆን አይቀርም።
ይህ በገቢራዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ወታደሮቹ ባዘጋጇቸው ጊዜ” ወይም “ወታደሮቹ እንዲዋጉ ባዘጋጇቸው ጊዜ”። (ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በገቢራዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ወታደሮቹ ጦራቸውን በአየር ላይ ያወዛውዛሉ” (ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
እንጨቱ ለጦር መሳሪያነት የሚመረጥ የዛፍ ዓይነት ነው። (ያልታወቁትን መተርጎም የሚለውን ተመልከት)
“ወታደሮቹ ሰረገላዎቹን በጎዳናዎቹ ላይ በስድነት ይነዷቸዋል”
ናሆም በሰረገላዎቹ ላይ የሚንጸባረቀውን የፀሐይ ብርሃን የእሳት ብርሃን ከሚሰጠው ፋና ጋር ያነጻጽረዋል። (ተነጻጻሪ የሚለውን ተመልከት)
ናሆም በሰረገላዎቹ ላይ የሚንጸባረቀውን የፀሐይ ብርሃንና ሰረገላዎቹ የሚያደርጉትን ፈጣን እንቅስቃሴ በሰማይ ላይ በፍጥነት ከሚንጸባረቀው መብረቅ ጋር ያነጻጽራል። (ተነጻጻሪ የሚለውን ተመልከት)
“አንቺ” የሚለው ቃል ነነዌን ያመለክታል። ናሆም የሸክላ ማሰሮን እንደሚሰባብር ነነዌን በመሰባበር ስለሚያጠፋ ሰራዊት ወይም ወታደራዊ መሪ ይናገራል። ይህንን በናሆም 2፡1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “የሚያጠፋሽ እርሱ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
(የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ በገቢራዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ተዋጊዎቹ ራሳቸውን ለመከላከል ታላቁን ጋሻ ያዘጋጃሉ” (ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በከተማው ውስጥ ያሉት ሰዎች እነርሱን ለማጥቃት ከሚወነጭፏቸው ቀስቶችና ሌሎች ተስፈንጣሪዎች ራሳቸውንና መስበሪያ መሣሪያዎቻቸውን ለመከላከል ከተማውን የከበቡት ሰዎች በፊት ለፊታቸው የሚያደርጉትን ታላቅ መከላከያ ያመለክታል።
ይህ በገቢራዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ጠላት የወንዞቹ በሮች እንዲከፈቱ ያስገድዳል” (ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው የወንዙን ፍሰትና አቅጣጫ የሚቆጣጠሩትን በሮች ነው።
ይህ በገቢራዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ጠላት የሁዛብን ልብስ ይገፍና ይወስዳታል” (ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
“ሁዛብ” የሚለው ቃል ትክክለኛ ትርጉም በእርግጠኝነት አይታወቅም። ትርጉሞች ሊሆኑ የሚችሉ ሁለቱ፣ 1) በነነዌ የነበረች ንግሥት ስም ይሆንና ዐረፍተ ነገሩ የሚለው አጥቂዎቹ ወታደሮች እርሷን ለማዋረድ ልብሶቿን እንድታወልቅ በማድረግ ወደ ምርኮ ወስደዋታል ወይም 2) የጣዖት ስም ይሆንና ዐረፍተ ነገሩ አጥቂዎቹ ወርቅና ብሩን ከጣዖቱ ላይ በመግፈፍ ወስደውታል ማለት ሊሆን ይችላል። (ያልታወቁትን ተርጉም እና የተገመተ ዕውቀትና የተሰወረ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
የሴት አገልጋዮቹ የሚያሰሙት የልቅሶ ድምፅ ዕርግቦቹ የሚያሰሙትን ድምፅ ይመስላል።
“ሁዛብ” የሚለው ቃል ንግሥቲቱን የሚያመለክት ከሆነ እንግዲያው ይህ ሐረግ የሚጠብቋትን ወጣት ሴቶች ያመለክታል። “ሁዛብ” የሚለው ቃል ጣዖትን የሚያመለክት ከሆነ ይህ ሐረግ የመቅደስ ዝሙት አዳሪ ወጣት ሴቶችን ያመለክታል።
የአንድ ሰው ደረት መደቃት ታላቅ ለቅሶን የሚያመለክት እንቅስቃሴ ነው። (ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ተመልከት)
ናሆም ሕዝቡ ከነነዌ ከተማ የሚሸሽበትን ሁኔታ ግድብ በሚፈርስበት ጊዜ ውሃው ከማከማቻው ጎርፎ ከመውረዱ ጋር ያነጻጽረዋል። (ተነጻጻሪ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ተናጋሪው ማን እንደሆነ ግልጽ አይደለም። ይህ ምናልባት ናሆም ለተዋጊዎቹ አቅጣጫ የሚሰጥበት ይሆን ይሆናል ወይም ምናልባት ተዋጊዎቹ ለእርስ በእርሳቸው አቅጣጫ የሚሰጡበትና የሚነጋገሩበት ሊሆን ይችላል። (ምናባዊውን ሰው መናገር የሚለውን ተመልከት)
“በዝብዙ” የሚለው ቃል በማስገደድ የሚሰረቁ ነገሮች፣ አብዛኛውን ጊዜ በጦርነት ወቅት ማለት ነው። አ.ት፡ “ብሩን በብዝበዛ ውሰዱ፣ ወርቁን በብዝበዛ ውሰዱ” ወይም ”ብሩን ውሰዱ፣ ወርቁን ውሰዱ”
“ማብቂያ የለውም” የሚሉት ቃላት አንድ ነገር በብዛት መኖሩን ለመግለጽ የተነገረ ግነት ነው። አ.ት፡ “እጅግ ብዙ አለ” (ግነት እና ማጠቃለያ የሚሉትን ተመልከት)
ይህ ሐረግ በነነዌ የነበረውን ብር፣ ወርቅ፣ እና ሌሎች ሀብቶች ያመለክታል። ግሱ ምናልባት ቀደም ካለው ሐረግ ሊወሰድ ይችላል። አ.ት፡ “ለነነዌ የተዋበ ሀብት ሁሉ ለክብሩ ማብቂያ የለውም” ( መግደፍ የሚለውን ተመልከት)
ናሆም ልክ ልባቸው እንደ ሰም የቀለጠ ይመስል ሕዝቡ አቅም እንዳጣ ይናገራል። አ.ት፡ “እያንዳንዱ አቅም አጥቷል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በታላቅ ፍርሃት ምክንያት የሚፈጠረውን አካላዊ ምላሽ ያሳያል። የሕዝቡ እግር ያለ መጠን በመንቀጥቀጡ ጉልበቶቻቸው ስለሚጋጩ መራመድም ሆነ መሮጥ አይችሉም።
በእነዚህ ቁጥሮች ናሆም የነነዌን ሕዝብ በአንበሳ መንጋና የነነዌን ከተማም በአንበሶች ዋሻ መስሎ ይናገራል። ዘይቤአዊው አነጋገር አንበሶች አደን አድነው የገደሏቸውን እንስሶች ወደ ዋሻቸው እንደሚያመጡ አሦራውያን ሕዝቡን ድል እንደሚያደርጉና ሀብታቸውን የራሳቸው አድርገው እንደሚወስዱ ያሳያል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ናሆም በምትጠፋዋ በነነዌ ላይ ለመሳለቅ የማሳመኛ ጥያቄን ይጠቀማል። አ.ት፡ “አንዳች የማይፈሩት. . . የአንበሶቹ ዋሻ የትም አይገኝም” ወይም “አንዳች በማይፈሩት. . . የአንበሶች ዋሻ ላይ የሆነውን ተመልከቱ!”። (የማሳመኛ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ንጥቂያውን አፈነው” ይህ አንበሶች አብዛኛውን ጊዜ የሚያድኑትን እንስሳ ጉሮሮውን በመንከስ የሚገድሉበትን ሁኔታ ያመለክታል። አ.ት፡ “የነጠቀውን ገደለው” (የተገመተ ዕውቀትና የተሰወረ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳዩን ነገር በተለያየ መንገድ የሚናገሩ ናቸው። ለሁለተኛው ሐረግ ምናልባት ግስ መጨመር ይኖርበታል። አ.ት፡ “ዋሻውን በንጥቂያው ሞልቶታል፣ መኖሪያውንም በእንስሳቱ ቁርጥራጭ ሞልቶታል”። (ተመሳሳይነት እና መግደፍ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ እግዚአብሔር መናገር ይጀምራል
“ተመልከቱ” ወይም “አድምጡ” ወይም “የምነግራችሁን ልብ በሉ”።
እዚህ ጋ “ሰይፍ” የሚለው ቃል በሰይፍ የሚዋጉትን ወታደሮች የሚያመለክት ሲሆን ንጥቂያውን ሰው እንደሚበላው ዓይነት ተደርጎ ተነግሯል። ናሆም ደግሞ የነነዌን ሕዝብ እንደ አንበሶች በመቁጠር መናገሩን ቀጥሏል። አ.ት፡ “ተዋጊዎች ሰዎቻችሁን በሰይፍ ይገድላሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር፣ ሰውኛ እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ሕዝቦችን በሚያድኑ አንበሶች ስለተመሰሉት የነነዌ ሰዎች ይናገራል። አማራጭ የሚሆኑት ትርጉሞች፣ 1) “የሚገደል እንስሳ” የሚሉት ቃላት ካጠቋቸው ላይ የወሰዷቸውን ነገሮች የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ሲሆን የሚገድሉትን እንስሳ እንደሚያጠፋባቸው ሁሉ እግዚአብሔር እነዚያን ነገሮች ከእነርሱ እንደሚወስድባቸው ይናገራል ወይም 2) ታዳኞቻቸው የሆኑ ይመስል የነነዌ ሕዝብ ስለበዘበዟቸው ሕዝቦች እግዚአብሔር ይናገራል፣ እርሱ የሚገድሉትን እንስሳ በሚያጠፋባቸው መልኩ በተጨማሪ ሌሎች ሕዝቦችን እንዳይበዘብዙ ይከለክላቸዋል። አ.ት፡ “ሌላ የትኛውንም ሕዝብ እንዳትገድሉ እከለክላችኋለሁ”። (ዘይቤአዊ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ አሦራውያን በሌሎች ሕዝቦች እጅ እንዲሰጧቸው ወይም እንዲገብሩላቸው ለመጠየቅ የሚልኳቸውን መልዕክተኞች ሳያመለክት አይቀርም። ይህ በገቢራዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ዳግመኛ የመልዕክተኞቻችሁን ድምፅ የሚሰማ አይኖርም”። (ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
ናሆም አብዛኛውን ጊዜ ትንቢቱን የጻፈው በግጥም መልክ ነው። የዕብራይስጥ ግጥም የተለያዩ ተመሳሳይነትን ይጠቀማል። እዚህ ጋ የነነዌን ጥፋት መግለጹን ይቀጥላል። (ግጥም እና ተመሳሳይነት የሚለውን ተመልከት))
እዚህ ጋ “ደም” የሚለው ቃል የሚወክለው ደም ማፍሰስን ሲሆን ነፍስ ያጠፉትን ሰዎች ያመለክታል። አ.ት፡ “በነፍሰ ገዳዮች የተሞላች ከተማ”። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ሐሰት” የሚለው ቃል ውሸትን ለሚናገሩ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በውሸተኞች የተሞላ ነው”። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሐረጎች ፈረሶቹን በመግረፍ የሚነዷቸው ሰዎች በጎዳናዎቹ በሚገሰግሱበት ጊዜ የሰረገላዎቹን ድምፅ የሚገልጹ ናቸው።
በመሰረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚናገሩት ስለ አንድ ነገር ሲሆን አጥቂዎቹ የረፈረፏቸው በጣም ብዙ አስክሬኖች እንደነበሩ የሚያመለክት ነው። (ተመሳሳይነት የሚለውን ተመልከት)
የሞቱ ሰዎች አካል
“ስፍር ቁጥር የላቸውም” የሚሉት ቃላት አጥቂዎቹ የገደሏቸውን እጅግ ብዙ ቁጥር ያለው አስክሬን ለመግለጽ የቀረበ ግነት ነው። አ.ት፡ “ለመቁጠር እጅግ ብዙ የሆኑ አስክሬኖች ነበሩ” ወይም “እጅግ የበዙ አስክሬኖች ናቸው”። (ግነት እና ማጠቃለያ የሚለውን ተመልከት)
ናሆም በውበቷ ወንዶችን እንደምታስት አመንዝራ የነነዌ ከተማ ሌሎች ሕዝቦች እንዲገዙላት ስለምታደርግበት ሁኔታ ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ናሆም የነነዌ ከተማ በሌሎች ላይ ድግምት እንደሚያደርግ ጠንቋይ ሌሎች ሕዝቦች እንዲገዙላት ስለምታደርግበት ሁኔታ ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “የምትሸጥ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የነነዌ ሰዎች ሌሎች አሕዛቦችንና ሕዝቦችን ለባርነት እንደዳረጓቸው ነው። ነነዌ ውበቷን፣ ኃይሏንና ተጽዕኖ ፈጣሪነቷን ሌሎችን ባሪያዎቿ ለማድረግ ትጠቀምበታለች። አ.ት፡ “በዝሙትዋና በጥንቆላዋ ሌሎች አሕዛቦች ባሪያዎቿ እንዲሆኑ የምታደርግ”።(የተገመተ ዕውቀትና የተሰወረ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
“ተመልከቱ” ወይም “አድምጡ” ወይም “የምነግራችሁን ልብ በሉ”
ይህ አመንዝራዎችን በማኅበረሰቡ ፊት ለፊት ልብሳቸውን በመግፈፍ በይፋ የማዋረድን ልማድ ያመለክታል። ይህ የነነዌ ከተማ አመንዝራ መሆኗን እግዚአብሔር በዘይቤአዊ አነጋገር መናገሩን የቀጠለበት ነው። አ.ት፡ “አንድ ሰው የአመንዝራይቱን ልብስ ፊቷ ድረስ በመግለብና በሰዎች ሁሉ ፊት ኃፍረቷን በማሳየት እንደሚያዋርዳት በይፋ አዋርድሻለሁ”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሐረግ የነነዌን ልብስ የመግለብን ዓላማ ያብራራል። ከበስተኋላው ካለው ሐረግ ግሱን መውሰድ ያስፈልግ ይሆናል። አ.ት፡ “እፍረትሽን ለመንግሥታት አሳያለሁ” (መግደፍ የሚለውን ተመልከት)
“አስቀያሚ ቆሻሻ” የሚሉት ቃላት ልዩ ልዩ ዓይነት ቆሻሻን ያመለክታል። በአንድ ሰው ላይ ቆሻሻ መወርወር የከፍተኛ ንቀት ምልክት ነበር። አ.ት፡ “አንድ ሰው በሌላው ላይ አስቀያሚ ቆሻሻ እንደሚወረውርበት ለአንቺ ያለኝን ንቀት አሳያለሁ”። (ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ተመልከት)
ሰዎች አሉታዊው መልስ ላይ አጽንዖት ለመስጠት ይህንን የማሳመኛ ጥያቄ ይጠይቃሉ። አ.ት፡ “ማንም አያለቅስላትም”። (የማሳመኛ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ነነዌን ለማጽናናት የሚችል አንድም እንደማይኖር አጽንዖት ለመስጠት እግዚአብሔር ይህንን የማሳመኛ ጥያቄ ይጠቀማል። አ.ት፡ “የሚያጽናናሽ አንድም አይኖርም”። (የማሳመኛ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ናሆም ከተማው ራሱ እነርሱን እንደሆነ አድርጎ ለነነዌ ሕዝብ ይናገራል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ናሆም አስቀድሞ ለተገመተው አሉታዊ ምላሽ አጽንዖት ለመስጠት ይህንን የማሳመኛ ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “አንቺ ከቲቤስ ከራስዋ አትሻይም”። (የማሳመኛ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ አሦራውያን ድል አድርገዋት የነበረችው የግብፅ የቀድሞዋ ዋና ከተማ ነበረች። (‘ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ’ የሚለውን ተመልከት)
“በዐባይ ወንዝ ዳር የተቋቋመች ነበረች”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ። “ውቅያኖስ” እና “ባህር” የሚሉት ቃላት ሁለቱም በከተማይቱ አጠገብ የሚፈሰውን የዐባይን ወንዝ ያመለክታሉ። አ.ት፡ “አንዳንድ ከተሞች ለራሳቸው ቅጥር እንዳላቸው ሁሉ የዐባይ ወንዝ መከላከያዋ ነበር”። (ዘይቤአዊ አነጋገር እና ተመሳሳይነት የሚለውን ተመልከት)
“ኢትዮጵያና ግብፅ አበረቷት” ወይም “ኩሽና ግብፅ ተባባሪዎቿ ነበሩ”
“እርሱ” የሚለው ቃል ኩሽና ግብፅ ለቲቤስ የሰጧትን “ጉልበት” ያመለክታል። ለእርሱ ፍጻሜ አልነበረውም ሲል እጅግ ታላቅ የሆነውን ጉልበት የሚገልጽ ግነት ነው። አ.ት፡ “ኃይላቸው እጅግ ታላቅ ነበር”። (ግነት እና ማጠቃለያ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ለቲቤስ ቅርብ የሆኑ በሰሜን አፍሪካ የሚገኙ የቦታ ስሞች ናቸው። (‘ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ’ የሚለውን ተመልከት)
ናሆም እነርሱ ከተማይቱን ራሷን እንደሆኑ አድርጎ ስለ ነነዌ ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ቲቤስ” የሚለው ቃል በቲቤስ ይኖሩ የነበሩትን ሰዎች ይወክላል። ይህ በገቢራዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ቲቤትን የወጓት ሕዝቧን ወሰዱ”። (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
“እርሷ” የሚለው ቃል ቲቤስን ሲያመለክት በእርስዋ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል። አ.ት፡ “ወደ ምርኮ ሄዱ”። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ወታደሮቹ ሕፃናትን ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ መግደላቸውን የሚገልጽ ነው። ይህ በገቢራዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የጠላት ወታደሮች ሕፃናቱን ፈጠፈጧቸው” ወይም “የጠላት ወታደሮች ሕፃናቱን ደብድበው ገደሏቸው”። (ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
የጎዳናው ጅማሬ እንደ ራስ ተቆጥሮ ተነግሮለታል። በተጨማሪም፣ “ሁሉ” ማጠቃለያ ሲሆን በከተማው ሁሉ ያሉ በርካታ ስፍራዎች ማለት ነው። አ.ት፡ “በየጎዳናው ማዕዘን ላይ” ወይም “በከተማው ሁሉ ባሉት ጎዳናዎች”። (ዘይቤአዊ አነጋገር፣ ግነት እና ማጠቃለያ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በገቢራዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ታላላቅ ሰዎቿን ሁሉ በሰንሰለት አሰሯቸው”። (ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አንቺ” የሚለው ቃል ነነዌን ያመለክታል። ብዙ ወይን ጠጥተው እንደ ሰከሩ ሰዎች የነነዌ ሰዎች በጦርነት እንደሚሰቃዩና እንደሚሞቱ ናሆም ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ናሆም እነርሱ ከተማይቱን ራሷን እንደሆኑ አድርጎ ስለ ነነዌ ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ምሽጎች” ለሚለው ቃል አማራጭ የሚሆኑት ትርጉሞች 1) እርሱ የነነዌን ከተማ የሚከበውን ቅጥር፣ ምሽግ ያመለክታል። አ.ት፡ “ምሽጎችሽ ሁሉ” ወይም “መከላከያዎችሽ ሁሉ” ወይም 2) እርሱ የአሦርን ድንበር በሚዋሰነው አካባቢ ነነዌን የሚያጠቁትን የጠላት ሰራዊት የሚከላከሉትን የተመሸጉ ከተሞች ያመለክታል። (የተገመተ ዕውቀትና የተሰወረ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
አንድ ሰው የበሰለውን የበለስ ፍሬ እንዲወርድ ማድረግ እንደሚቀለው ሁሉ ተዋጊዎቹ ነነዌን ድል ማድረጋቸው ቀላል መሆኑን በንጽጽር ይናገራል። አ.ት፡ "አንድ ሰው የበለስን ዛፍ በመነቅነቅ የሚወድቀውን የበሰለ ፍሬ መብላት እንደሚችለው ሁሉ ጠላቶችሽ ምሽጎችሽን በቀላሉ ያፈርሱታል”። (ተነጻጻሪ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው በዛፉ ላይ በመጀመሪያ የሚበስለውን በለስ ነው። እነዚህ በለሶች በቀላሉ ስለሚወድቁ አንድ ሰው ፍሬዎቹ እንዲወድቁ ለማድረግ ዛፉን መነቅነቅ ብቻ ይኖርበታል። ዘግየት ብለው የሚበስሉትን በለሶች አንድ ሰው ዛፉ ላይ ወጥቶ በእጁ እንዲለቅማቸው ግድ ይሆንበታል። (የተገመተ ዕውቀትና የተሰወረ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
“ዛፎቹ ከተነቀነቁ” ይህ በገቢራዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው ዛፎቹን ቢነቀንቃቸው”።(ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
“በለሶቹ በበላተኛው አፍ ውስጥ ይወድቃሉ”፣ ይህ ግነት ነው። በለሶቹ ከዛፉ ላይ ወደሚመገበው ሰው አፍ ውስጥ ይወድቃሉ በማለት ናሆም አጽንዖት የሚሰጠው በለሶቹ ወዲያውኑ ለመበላት የተዘጋጁ መሆናቸውን ነው። አ.ት፡ “አንድ ሰው በለሶቹን ወዲያውኑ ሊበላቸው ይችላል”። (ግነት እና ማጠቃለያ የሚሉትን ተመልከት)
በዚህ ጥንታዊ ባህል በጥቅሉ ሴቶች ከወንዶች ይልቅ በአካላዊ ብቃታቸው ደካሞች መሆናቸውን ጨምሮ በተለያየ ምክንያት ተዋጊዎች አልነበሩም። እዚህ ጋ፣ በከተማው የነበሩት ሰዎች ሁሉ ሴቶች የሆኑ ይመስል ናሆም የነነዌ ተዋጊዎች ለመዋጋት እንደዛሉና ድፍረት እንዳጡ ይናገራል። አ.ት፡ “ሰዎቻችሁ ሁሉ ደካሞችና ራሳቸውን መከላከል የማይችሉ ሴቶችን ይመስላሉ”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በገቢራዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የምድርሽ በሮች ለጠላቶችሽ ወለል ብለው ተከፍተዋል” ወይም “የሆነ ሰው የምድርሽን በሮች ለጠላቶችሽ ወለል አድርጎ ከፍቶላቸዋል”። (ገቢራዊ ወይም ተገብሮአዊ የሚለውን ተመልከት)
አማራጭ የሚሆኑት ትርጉሞች 1) በቁ. 12 ላይ “ምሽጎች” የሚለው ቃል የነነዌን መከላከያ የሚያመለክት ከሆነ እንግዲያው “የምድርሽ በሮች” የሚለው በነነዌ ዙሪያ ቅጥር ላይ የነበሩትን በሮች ያመለክታል” ወይም 2) በቁ. 12 ላይ “ምሽጎች” የሚለው ቃል አሦርን በሚያዋስነው ድንበር አካባቢ የሚገኙትን የተመሸጉ ከተሞች የሚያመለክት ከሆነ ደግሞ “የምድርሽ በሮች” የሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር የጠላት ሰራዊት ወደ ምድሪቱ እንዳይገባ የሚከላከሉት በሮች እነዚያ ከተሞች መሆናቸውን ያመለክታል የሚሉት ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
አማራጭ የሚሆኑት ትርጉሞች 1) በቁ. 12 ላይ “ምሽጎች” የሚለው ቃል የነነዌን መከላከያ የሚያመለክት ከሆነ እንግዲያው “መዝጊያዎቻቸው” የሚለው በነነዌ ዙሪያ ባለው ቅጥር ላይ በሮቹ የተዘጉባቸውን መቆለፊያዎች ያመለክታሉ” ወይም 2) በቁ. 12 ላይ “ምሽጎች” የሚለው ቃል አሦርን በሚያዋስነው ድንበር አካባቢ የሚገኙትን የተመሸጉ ከተሞች የሚያመለክት ከሆነ ደግሞ “መቆለፊያዎቻቸው” የሚለው ቃል እነዚያ ከተሞች የጠላት ሰራዊት ወደ ምድሪቱ እንዳይገባ የሚከላከሉ የተዘጉ በሮች መሆናቸውን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እሳት ይባላ ይመስል ናሆም ስለማቃጠሉና ስለማጥፋቱ ይናገራል። አ.ት፡ “እሳት አጥፍቶታል” ወይም “እሳት እንድዶታል”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ናሆም ስለ ነነዌ ሕዝብ እነርሱ ከተማይቱን ራሷን እንደሆኑ አድርጎ መናገሩን ይቀጥላል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ናሆም የሚናገረው ለነነዌ ሕዝብ ነው። ጠላት ከተማይቱን እንደሚያጠፋት ቢያውቅም ለጦርነት እንዲዘጋጁና ቅጥሮቹን እንዲጠግኑ ይነግራቸዋል። (ውስጠ ወይራ የሚለውን ተመልከት)
“ምሽጎቻችሁን ጠግኑ”
እነዚህ ሐረጎች የከተማይቱን ቅጥር ለመጠገን የሚጠቀሙባቸውን የጭቃ ጡብ ስለመሥራታቸው ያመለክታል።
እሳት ይባላ ይመስል ናሆም ስለሚያቃጥልና ስለሚያጠፋ እሳት ይናገራል። አ.ት፡ “በዚያ እሳት ያጠፋችኋል” ወይም “በዚያ ጠላቶቻችሁ በእሳት ያነዷችኋል”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ “ሰይፍ” የሚለው ቃል ጠላቶቻቸው የሚያጠቁባቸውን ሰይፎች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ጠላቶቻችሁ በሰይፎቻቸው ይገድሏችኋል”። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እርሱ” የሚለው ቃል የሚገድላቸውን እንደሚበላ በሰውኛ የተነገረለትን “ሰይፍ” ያመለክታል። ወታደሮች ሰይፎቻቸውን በመጠቀም በነነዌ ያሉትን ሁሉ የሚገድሉበት ሁኔታ በመንገዱ ያገኘውን ሰብል ሁሉ ከሚበላው የአንበጣ መንጋ ጋር ተነጻጽሯል። አ.ት፡ “የአንበጣ መንጋ በመንገዱ ያገኘውን ሁሉ በቀላሉ እንደሚበላ የጠላቶቻችሁ ሰይፍ ሁላችሁንም ይገድላችኋል”። (ሰውኛ እና ተነጻጻሪ የሚለውን ተመልከት))
እነዚህ ቃላት ናሆም በነነዌ የሚኖረውን ሕዝብ ቁጥር በመንጋ ውስጥ ካሉት እጅግ ብዙ ቁጥር ካላቸው አንበጣዎች ጋር የሚያነጻጽርበትን አዲስ አንቀጽ ይጀምራሉ።
ናሆም ስለ ነነዌ ሕዝብ እነርሱ ከተማይቱን ራሷን እንደሆኑ አድርጎ መናገሩን ይቀጥላል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ግነት አጽንዖት የሚሰጠው በነነዌ ይኖሩና ይሠሩ በነበሩ እጅግ ብዙ ቁጥር ያላቸው ነጋዴዎች ላይ ነው። አ.ት፡ “በሰማይ ካሉት ከዋክብት ብዛት የሚበልጥ ነጋዴዎች ያሉሽ ይመስል” ወይም “ከብዛታቸው የተነሣ ማንም ሊቆጥራቸው የማይቻለው ነጋዴዎች አሉሽ”። (ግነት እና ማጠቃለያ የሚለውን ተመልከት)
ናሆም እነዚህ ነጋዴዎች ሸቀጦቻቸውን በነነዌ ሸጠው ካተረፉ በኋላ ጦርነቱ ሲጀመር ከከተማይቱ መሸሻቸውን በመንገዳቸው ያገኙትን ሰብል ሁሉ ከበሉ በኋላ በረው ከሚሄዱ አንበጣዎች ጋር ያነጻጽራል። (ምስያ የሚለውን ተመልከት)
ናሆም በነነዌ የሚኖሩ የጦር አለቆች ጦርነቱ ሲጀመር መሸሻቸውን ቅዝቃዜ በሚሆንበት ጊዜ ቆይተው ፀሐይ ሲወጣና አየሩ ሲሞቅ በረው ከሚሄዱ አንበጣዎች ጋር ያነጻጽራቸዋል። (ተነጻጻሪ የሚለውን ተመልከት)
“እናም ወዴት እንደሄዱ ማንም አያውቅም”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ይጋራሉ። ናሆም በጎቻቸውን እንደሚንከባከቡ እረኞች በመቁጠር ለአሦር መሪዎች ይናገራል። እርሱ ያንቀላፉ ይመስል ስለ እረኞቹና ስለ ገዢዎቹ ይናገራል። አ.ት፡ “እረኞች የሚመስሉ መሪዎቻችሁ ሞተዋል፤ ገዢዎቻችሁ በሙሉ ሞተዋል” (ተመሳሳይነት እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ናሆም እረኞቻቸው ከሞቱ በኋላ እንደተበተኑ በጎች ስለ ነነዌ ሕዝብ ይናገራል። አ.ት፡ “ሕዝብሽ እንደ በጎች በተራሮች ላይ ተበትነዋል”። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ንጉሡ በማይድን ቁስል የተሰቃየ ይመስል ናሆም የነነዌ መጥፋትና የንጉሥዋ ድል መደረግ የማይቀር መሆኑን ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ፈውስ” የሚለው ቃል በግሳዊ ሐረግ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ቁስልሽን ማንም ሊፈውስ አይችልም”። (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ የማሳመኛ ጥያቄ አጽንዖት የሚሰጠው አስቀድሞ በሚገምተው አሉታዊ ምላሽ ላይ ነው። በአሦር አቅራቢያ ይኖሩ የነበሩ ሕዝቦች ሁሉ ጽኑ በሆነው በአሦር ክፋት ምክንያት ተሰቃይተው ነበር። አ.ት፡ “ከጽኑው ክፋትህ ማንም ያመለጠ የለም”። (የማሳመኛ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ቃሎች የመጽሐፉን ሁለት ምዕራፎች ያስተዋውቃሉ፡፡ ዕንባቆም ይህን መልእክት ከያህዌ መቀበሉ ይታወቃል፡፡ ይህን የተሟላ ዐረፍተ ነገር አድርጐ ማቅረብ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ነቢዩ ዕንባቆም ከያህዌ የተቀበለው መልእክት ይህ ነው፡፡››
ይህ በብሉይ ኪዳን ለሕዝቡ የተገለጠ የእግዚአብሔር ስም ነው፡፡ ይህን እንዴት እንደምትተረጉመው ከቃላት ትርጒም ስለ ያህዌ የተነገረውን ተመልከት፡፡
ያህዌ እንዲረዳው ዕንባቆም ረጅም ጊዜ ወደ እርሱ ሲጮኽ እንደ ነበር አንባቢ መረዳት አለበት፡፡ ተስፋ በመቁረጡና ያህዌ እስኪመልስለት ድረስ ምን ያህል ጊዜ መቆየት እንዳለበት ማወቅ ስለ ፈለገ ይህን ጠይቆአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ መልስ እስክትሰጠኝ ከእንግዲህ ለርዳታ መጮኽ ያለብኝ ምን ያህል ጊዜ ነው?››
ዕንባቆም ወደ እግዚአብሔር መጮኹን ቀጥሏል፡፡
‹‹ጥፋት›› እና ‹‹ግፍ›› የተሰኙትን ቃሎች ግሣዊ ሐረግ አድርጐ መተርጐም ይቻላል፡፡ ‹‹በፊቴ›› የሚለው ፈሊጥ እነዚህ ነገሮች የተፈጸሙት ዕንባቆም በዐይኑ እየተመለከተ እንደ ነበር ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ነገሮችን ሲያጠፉና ግፍ ሲፈጽሙ በዐይኔ ዐይቻለሁ›› ጠብና ጭቅጭቅ በዝቶአል ‹‹ጠብ›› የሚለው ቃል በሰዎች መካከል አለ መግባባት መኖሩን የሚያመለክት ሲሆን፣ እንደ ግሣዊ ሐረግ መተርጐም ይቻላል፡፡ ልክ አንድ ሰው ወደ ላይ ከፍ ያለ ይመስል ዕንባቆም በሰዎችም መካከል ጠብ ከፍ እያለ መምጣቱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሰዎች መካከል ጠብ እየበዛ መጥቷል››
ክፉዎች ጻድቃንን የመክበበቸውን ያህል ዐመፀኞች ጻድቃን ላይ ብዙ ግፍና መከራ እየፈፀሙ እንደ ሆነ ዕንባቆም ይናገራል፡፡
ሰዎች ለሕጉ አለ መታዘዛቸውን ወይም ተግባር ላይ አለማዋላቸውን ዕንባቆም የሕግ መድከምንና ምንም ማድረግ አለመቻልን ደካማ ከመሆን ጋር አመሳስሎታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንም ሕግ አያከብርም››
ዳኞች ትክክል የሆነ ፍርድ እንዳደረጉ ቢናገሩም፣ ለሕዝቡ ግን ‹‹ሐሰተኛ ፍርድ›› ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዳኞች በሐሰት ይፈርዳሉ››
ያህዌ ለዕንባቆም እየመለሰ ነው
‹‹መደነቅ›› እና ‹‹መገረም›› ተመሳሳይ ትርጒም ነው ያላቸው፡፡ ሁለቱ በአንድ ሆነው ለጉዳዩ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ተደነቁ››
ይህ አነጋገር የሚያመለከተው የዕንባቆምን ሕይወት ዘመን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሕይወት ዘመናችሁ››
ይህን፣ ‹‹አንድ ሰው ቢነግራችሁ እንኳ›› ወይም፣ ‹‹ስለዚያ ስትሰሙ›› በማለት መግለጽ ይቻላል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ተመልከቱ!›› የሚለው ቃል የማሰሙትን አስደናቂ ነገር ልብ ማለት እንዳለባቸው ያመለክታል፡፡
ያህዌ ኀይለኞቹ ከለዳውያንን እንደሚያነሣቸው ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከለዳውያንን በጣም ኀይለኛ ሕዝብ አደርጋለሁ››
አማራጭ ትርጒሞቹ፣ 1) ‹‹ግፈኛ›› ወይም 2) ‹‹ፈጣን››
ይህ ማለት፣ 1) ይሁዳ ውስጥ ማንኛውም ቦታ ወይም 2) በዓለም ውስጥ ባለ ማንኛውም ቦታ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ የከለዳውያን ሰራዊት ኀያል እንደ ሆነ አጽንዖት ለመስጠት የታሰበ ግነት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹የሚያስፈሩ›› እኛ፣ ‹‹የሚያስደነግጡ›› የተሰኙት ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፡፡ ሁለቱ በአንድነት ሆነው ከለዳውያን ሌሎች ሰዎች ላይ ለሚያሳድሩት ፍርሃት አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ሌሎች ሰዎችን እጅግ ያሸብራሉ››
‹‹ክብራቸው›› የሚለው ለራሳቸው ካላቸው አመለካከት የሚነሣ ትዕቢትን ይወክላል፡፡ ከእነርሱ የሚወጣው ፍርድና ክብር ለራሳቸው ካላቸው አመለካከት የሚነሣ ውጤት እንደ ሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ትዕቢተኞች በመሆናቸው ምን መፍረድ እንዳለባቸው በራሳቸው ይወስናሉ››
የከለዳውያን ሰራዊት ፈረሶች
ግዙፍ፣ ፈጠን ድመት
ምግባቸውን ማታ ማታ የሚያድኑ ተኩላዎች ያመለክታል፡፡
ፈረሶች የሚጋልቡ የከለዳውያን ሰራዊት
አሞራ ምግቡን ለመያዝ ፈጣን እንደ ሆነ ሁሉ፣ ከለዳውያንም ጠላቶቻቸውን ድል ለማድረግ ምን ያህል ፈጣን መሆናቸውን ያህዌ ይናገራል፡፡
ምድረ በዳ ላይ እንደሚነፍስ ነፋስ ከለዳውያን ምን ያህል በፍጥነት እንደሚንቀሳቀሱ ያህዌ ይናገራል፡፡
ይህን፣ 1) አንድ ሰው በእጁ አሸዋ እንደሚያፍስ ከለዳውያንም በቀላሉ ሰዎችን ምርኮኛ እንደሚያደርጉ የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንድ ሰው አሸዋ እንደሚሰበስብ እነርሱም ምርኮኛ ይሰበስባሉ›› ወይም 2) እነዚያ ሰዎች ምድረ በዳ ውስጥ እንዳለ አሸዋ የሆኑ ይመስል፣ ከለዳውያንም እጅግ ብዙ ምርኮኛ ይሰበስባሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምድረ በዳ አሸዋ የሚያህል ምርኮኛ ይሰበስባሉ››
ያህዌ ስለ ከለዳውያን ሰራዊት ገለጻውን ቀጥሏል፡፡
በመሠረቱ የእነዚህ ሐረጐች ትርጒም ተመሳሳይ ነው፡፡ ‹‹ማፌዝ›› የሚለውን ቃል፣ ግሣዊ በሆነ ሐረግ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ነገሥታትን ይንቃሉ፤ መሪዎችም ማላገጫዎቻቸው ናቸው፡፡›› ወይም፣ ‹‹እነርሱ የሚያደርጉት፣ ነገሥታትንና ገዦች ላይ ማፌዝ ብቻ ነው››
በፍጥነት የሚንቀሳቀስ ነፋስ የሆኑ ይመስል፣ የከለዳውያን ሰራዊት እያንዳንዱን ድል በማድረግ ከአንዱ ከተማ ወደ ሌላው እንደሚሸጋገሩ ያህዌ ይናገራል፡፡
ይህ የሚያመለክተው የከለዳውያንን ሠራዊት ነው፡፡
ዕንባቆም ስለ ከለዳውያን ለያህዌ ይናገራል፡፡
ዕንባቆም ይህን መልስ የማያስፈልገው ጥያቄ የሚያቀርበው አዎንታዊ ምላሽ በመጠበቅ ነው፡፡ እንደ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእርግጥ አንተ ከዘላለም ጀምሮ ነህ፤ አምላኬ ያህዌ የእኔ ቅዱስ››
‹‹ዘላለማዊ››
የሚናገረው ስለ ከለዳውያን ነው፡፡ ‹‹ፍርድ›› እና፣ ‹‹ቅጣት›› የተሰኙትን ቃሎች ግሥ አድርጐ መተርጐም ይቻላል፡፡ ከለዳውያን የያህዌ ሕዝብ ላይ እንደሚፈርዱና እንደሚቀጡ አንባቢው መረዳት አለበት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቡን እንዲቀጡ ሾምሃቸው፤ ዐለት ሆይ፣ ሕዝብህን እንዲቀጡ ሥልጣን ሰጠሃቸው››
ምንም ጉዳት እንዳይደርስበት ያህዌ ጠባቂው መሆኑንና ጠላቶቹ እንዳይደርሱበት የሚቆምት ዐለት መሆኑን ዕንባቆም ይናገራሉ
ዕንባቆም ስለ ከለዳውያን ለያህዌ መናገሩን ቀጥሏል
እዚህ ላይ፣ ‹‹ዐይኖች›› ሁሉን የሚያይ ያህዌን ይወክላሉ፡፡ ‹‹አንተ እጅግ ንጹሕ ነህ››
ይህ የሚያመለክተው ከለዳውያንን ነው፡፡ መካድ እምነተ ቢስና የተናገሩትን የሚያጥፉ፣ ሰዎችን ይመለከታል፡፡
ልክ የሚውጧቸው ይመስል፣ ክፉዎች ሌሎች ሰዎችን እንደሚያጠፉ ዕንባቆም ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ ሰው ከእርሱ የበለጠ ጻድቅ የሆነውን ሲያጠፋው ለምን ዝም ትላለህ?››
ይህ የሚያመለክተው ዕንባቆም እየተናገረላቸው ያሉትን እስራኤላውያን ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች ራሳቸው ክፉ መሆናቸውን፣ ሆኖም ከከለዳውያን፣ ‹‹ይልቅ ጻድቅ›› ወይም የከለዳውያንን ያህል ዐመፀኞች አለመሆናቸውን አንባቢው መረዳት አለበት፡፡
ከለዳውያን ምንም ፀፀት ሳይሰማቸው ሌሎችን የሚገድሉበትን መንገድ፣ ዓሣ ሲያጠምዱ ምንም ፀፀት ከማይሰማቸው ሰዎች ጋር አመሳስሎአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ሰዎች ከዓሣ የበለጠ ዋጋ እንዳይኖራቸው አደረግህ››
‹‹የሚርመሰመሱ›› የሚለው ጥቃቅን ትሎችንና ፍጥረታት ያመለክታል፡፡ የሚርመሰመሱ ፍጥረታት የሚያደራጃቸውና የሚከላክልላቸው እንደሌላቸው ሁሉ፣ ሕዝቡ በከለዳውያን ሰራዊት ፊት መከላከያ የላቸውም፡፡ ግሡ ካለፈው ቁጥር ጋር የተያያዘ እንዲሆን ማድረግ ይቻላል፡፡ ሰዎች ገዥ እንደሌላቸው የሚርመሰመሱ ፍጥረታት መከላከያ የሌላቸው እንዲሆኑ አደረግህ፡፡
1፥15-17 ላይ ያለው፣ ‹‹እርሱ›› እና፣ ‹‹የእርሱ›› የሚለው ነጠላ ቁጥር ሁሉንም የባቢሎን ወታደሮች የሚወክል አንድ የባቢሎን ወታደር ያመለክታል፡፡ ይህን ተውላጠ ስም ወደ ብዙ ቁጥር መለወጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያመጣናል… ሁላችንንም ይይዘናል››
ይህ የሚናገረው ስለ አጠቃላይ ሰዎች ነው፡፡ ይህ ዕንባቆምንም እንዲጨምር አድርጐ ሊተረጐም ይችላል፡፡ ‹‹ሁላችንንም በመረቡ ይይዘናል፤ በአሽክላው ውስጥ ይሰበስበናል››
እነዚህ ዓሣ ለማጥመድ የሚጠቅሙ ናቸው፡፡
ሕዝብንና መንግሥታትን ድል ለማድረግ ከለዳውያን የሚጠቀሙባቸው መሣሪያዎች ዓሣ ለማጥመድ የሚጠቀሙባቸው መሣሪያዎች ያህል መሆናቸውን ዕንባቆም ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎችን ድል ለማድረግ የሚጠቀሙባቸውን መሣሪያዎች መሥዋዕት ያቀርቡላቸዋል፤ ዕጣን ያጥኑላቸዋል››
ዕንባቆም ይህን የሚጠይቀው ተስፋ ስለ ቆረጠና ይህ የሚቀጥለው ለምን ያህል ጊዜ መሆኑን ማወቅ ስለ ፈለገ ነው፡፡ ያህዌ ከለዳውያን ሕዝቦችንና መንግሥታትን ማጥፋታቸውን እንዲቀጥሉ ይፈቅድላቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መረባቸውን ባለ ማቋረጥ እንዲጥሉና ያለ አንዳች ርኅራኄ ሕዝቦችን እንዲያጠፉ ትፈቅድላቸዋለህን?››
ያለ ማቋረጥ መረቡን እንደሚጥል ዓሣ አጥማጅ፣ ከለዳውያንም ተጨማሪ መንግሥታት ድል ለማድረግ እየተዘጋጁ መሆናቸውን ዕንባቆም ይናገራል፡፡
‹‹ያህዌ ምን እንደሚናገረኝ አያለሁ››
‹‹መልስ›› የሚለው መልስ መስጠትን ያመለክታል፡፡ ተናግሮ ስለ ነበረው ነገር፣ ዕንባቆም ምን መልስ እንደሚሰጥ እያሰበ ነው፡፡
ያህዌ ለዕንባቆም ይመልስለታል
ሁለቱም ሐረጐች ስለ አንድ ዐይነት ጉዳይ በተለያዩ መንገዶች ይናገራሉ፡፡
ሰሌዳ
የሚያነበው ሰው እንዲፈጥን ይህም፣ 1) መልእክቱን ለማድረስ መልእክተኛው ከቦታ ወደ ቦታ እየሮጠ እያለ በቀላሉ ማንበብ እንዲችል መልእክቱ በጣም ቀላል ነው ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰሌዳውያን የሚያነበው ሰው እየሮጠ እያለ ማንበብ እንዲችል›› ወይም 2) የሚያነበው እየሮጠ ያለ ይመስል አንባቢው በፍጥነት ማንበብ እንዳለበት ያህዌ የሚናገረው ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰሌዳውን የሚያነብ በፍጥነት ማንበብ እንዲችል››
ራእዩ መናገር የሚችል ሰው እንደ ሆነ አድርጐ ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ራእዩ… መጨረሻ ላይ ይፈጸማል›› ወይም፣ ‹‹ራእዩ… በመጨረሻ እውነት ይሆናል›› ቢዘገይም እንኳ ጠብቀው በእርግጥ ይመጣል፤ ከቶም አይዘገይም፤ ራእዩ ቶሎ የታሰበው ቦታ ከመድረስ የሚዘገይ ሰው ይመስል፣ ለመፈጸም ረጅም ጊዜ እንደሚወስድ ያህዌ ይናገራል፡፡
ይህም፣ ‹‹ጊዜ አያልፍም›› ወይም 2) ‹‹ቶሎ ይመጣል›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ያህዌ ለዕንባቆም መመለሱን ቀጥሏል፡፡ እዚህ ላይ ከለዳውያን ትዕቢተኞች፣ ጠጥቶ የማይጠግብ ሰካራም መሆናቸውን ይናገራል፡፡
‹‹ተመልከቱ›› የሚለው ለሚከተለው ነገር አጽንዖት ይሰጣል፡፡
ትዕቢተኛው ሰው፣ ‹‹መታበዩን›› ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ትዕቢተኛ ሆኖአል››
ብዙ ወይን ጠጅ መጠጣት የሰውን ሚዛን እንዴት እንደሚያዛባ ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከወይን ጠጅ እርሱ የፈለገውን አያገኝም››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ማረፍ›› የሚለው ቃል ቤት ውስጥ መኖርን የሚያመለክት ሲሆን፣ ማረፊያ ቦታ ማጣትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምንም ዕረፍት እንዳይኖረው››
መቃብርና ሞት ፍጹም የማይጠግቡ ከመሆናቸው የተነሣ ሰዎች ሁሌም እንደሚሞቱ ሁሉ፣ እነዚህም በልተው አይጠግቡም፡፡ በተመሳሳይ መንገድ ሁልጊዜ የበለጠ ይፈልጋል፤ ግን በቃን አይልም፡፡
የእነዚህ ሁለት ሐረጐች ትርጉም ተመሳሳይ ነው፡፡ ሰዎችን ድል ማድረግና መቆጣጠር፣ ሰዎችን ለራስ መሰብሰብ እንደ ሆነ ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የየአገሩ ሰዎችን ድል እያደረገ ለራሱ ይሰበስባል››
ያህዌ ለዕንባቆም መመለሱንና ከለዳውያን እንደ አንድ ሰው እንደ ሆኑ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
‹‹ሁሉም›› የሚለው ቃል ዕንባቆም 2፥5 ላይ የተጠቀሱትን መንግሥታትና ሕዝቦች ያመለክታል፡፡ በጥያቄ መልክ የቀረበው ዐረፍተ ነገር አዎንታዎ ምላሽ የሚጠብቅ በመሆኑ፣ እንደ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነዚህ መንግሥታትና ሕዝቦች ሁሉ ይሳለቁበታል››
የራሱ ያልሆኑ ነገሮችን በመሰብሰብ ንብረት ማከማቸቱ ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእርሱ ያልሆነውን በመሰብሰብ ሀብታም ለሚሆን ወዮለት››
‹‹ዕዳ›› የሚለው ቃል ዕዳቸውን እስኪከፍሉ ድረስ፣ ሰዎች ለተበደሩት ነገር የሚሰጡትን፣ ‹‹መያዣ›› ያመለክታል፡፡ አንድ ሰው እንዲህ ያሉ መያዣዎች እያበዛ ሲሄድ ሸክሙም ይጨምራል፡፡
የሰዎችን ሀብት የሚዘርፉ ከለዳውያን የራሳቸው ባልሆነው ነገር ሰዎች መያዣ እንዲሰጧቸው ያስገድዳሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌሎችን በመዝረፍ ራስህን ሀብታም የምታደርገው እስከ መቼ ነው?››
በጥያቄ መልክ የቀረበው ዐረፍተ ነገር አዎንታዎ መልስ ይጠብቃል፡፡ እንደ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ድንገት ይነሡብሃል፤ ነቅተውም ያስደነግጡሃል››
ዕብራይስጡ፣ ‹‹ወለድ የምታስከፍላቸው›› ወይም፣ ‹‹ባለ ዕዳዎችህ›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ በዚህ ዐውድ ውስጥ ሁለቱንም ትርጒሞች ይዞአል፡፡ ባለ ዕዳ የሆኑትና የተጨቆኑት መልሰው እርሱን እንደሚጨቁኑ የሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው፡፡
ይህም የሚያመለክተው ስለ ባለ ዕዳዎቹ ነው፡፡ አስገድዶ እንዲከፍሉ ካደረገው መያዣ የተነሣ በቀል እንደሆን ከለዳውንን በማጥቃት ያስደነግጣቸዋል፡፡
ከለዳውያን ላይ የሚነሡ ሕዝቦች ድንገት፣ ‹‹ከእንቅልፍ›› — ‹‹ነቅተው›› እንደሚነሡ ተነግሮአል፡፡
በኅይል መንጠቅ ወይም መውሰድ
‹‹ደም ማፍሰስ›› — ‹‹መግደል›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ሰዎችን ገድለሃልና››
ያህዌ ለዕንባቆም መመለሱንና ለከለዳውያን እንደ አንድ ሰው መናገሩን ቀጥሏል፡፡
በዐመፅ ጥቅም የሚያገኝ ሰው፣ በዚያ ጥቅም መኖሪያውን እንደሚሠራ ተነግሯል››
ይህ ቤቱን የሠራ ሰው እንደ ወፍ ጐጆ በከፍታ ላይ ሠርቶአል፡፡ አጥቂ እንስሳ የወፍ ጐጆው ላይ መድረስ እንደማይችል ሰውየውም ቤቱ የተጠበቀና ምንም አደጋ የማይደርስበት እንደ ሆነ ያስባል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› የተባለው ኀይል ማለት ነው፤ ‹‹ጠላት›› የሚለውም ክፉ ነገር የሚያደርግ ሰው ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከጠላት ኀይል ለማምለጥ›› ወይም፣ ‹‹ጉዳት ከሚያደርሱ ሰዎች ለማምለጥ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ውርደትን አምጥተሃል›› የሚለው ሐረግ ሰውየው ያቀደው ነገር እርሱ ላይ ውርደት እንዳመጣበት ያመለክታል፡፡ ‹‹ቤት›› ለሚለው ቃል አንድ አማራጭ ትርጒም፣ የባቢሎን መንግሥት ሰው በዐመፅ በተገኘ ገንዘብ የሠራው ቤት መሆኑን ማመልከት ሊሆን ይችላል፡፡ ‹‹ባቀድኸው ዕቅድ የሠራኸው ቤት ላይ ውርደትን አመጣህ›› — ‹‹ቤት›› የሚለው ሌላ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቤተ ሰብ›› ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባቀድኸው ዕቅድ ቤተ ሰብህ ላይ ውርደትን አምጥተሃል››
ብዙ ሰዎችን መግደል ቅርንጫፍ ከዛፍ ላይ እንደሚነጠል እነዚያን ሰዎች መቁረጥ ወይም መነጠል እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡
‹‹በገዛ ራስ ላይ ኀጢአት ማድረግ›› ሞትና ጥፋት የሚያስከትል ነገር ማድረግ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የራስህን መጥፊያ ሠርተሃል›› ወይም፣ ‹‹የገዛ ሞትህን አምጥተሃል››
እዚህ ላይ ሰውየው ቤቱን የሠራባቸው ነገሮች ያደረገውን ወንጀል እንደሚመሰክሩ ሰዎች ተመስለዋል፡፡ አንተ ባለህበት አገር ሰዎች ቤት ለመሥራት የሚጠቀሙት ከዚህ በተለየ ነገር ከሆነ እዚህ ላይ እነዚያን ነገሮች መጠቀም ትችላለህ፡፡
‹‹አንተን በመቃወም ይጮኻል›› ወይም፣ ‹‹አንተን በመክሰስ ይጮኻል››
‹‹ከድንጋዩ ጋር ይስማማሉ››
ያህዌ ለዕንባቆም መመለሱንና ከለዳውያንን እንደ አንድ ሰው አድርጐ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ሁለቱም ሐረጐች በተለያየ መንገድ ስለ አንድ ዐይነት ነገር ይናገራሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከገደሉዋቸው ሰዎች በዘረፉት ከተሞቻቸውን ለሠሩ
x
እዚህ ላይ፣ ‹‹ደም›› ግድያን ያመለክታል፡፡ ሰውየው ከተማን የሠራው እርሱ ከገደላቸው ሰዎች በተዘረፉ ነገሮች መሆኑ ተመልክቷል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎችን በመግደልና ያላቸውን ነገር በመዝረፍ ከተማን የሚሠራ››
ሰውየው ከተማ የሠራው ከገደላቸው ሰዎች በዘረፈው ነገር መሆኑን ያመለክታል፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹መመሥረት›› የሚለው ቃል ‹‹መጀመር›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በክፉ ምግባር ባገኘው ትፍፉ ከተማ መሥራት የሚጀምር››
ጥያቄው የቀረበ አዎንታዊ ምላሽ በመጠበቅ ነው፡፡ ሁለቱ ቁልፍ ቃሎች ተመሳሳይ ትርጒም ያላቸው ሲሆኑ፣ ሰዎች የሚሠሩት ሥራ ዘላቂነት እንደሌለው ያመለክታሉ፡፡ ጥያቄውን እንደ ዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች በርትተው የሚሠሩዋቸው ነገሮች በእሳት ተቃጥለው እንዲጠፉ የወሰነ ያህዌ ነው››
ይህ ማለት ሰዎች የሚለፉባቸው ነገሮች ለእሳት ማገዶ እንዲሆኑ ተወስኖአል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች የሚለፉባቸው ነገሮች ለእሳት ማገዶ ይሆናሉ››
ውሃ ባሕርን እንደሚሸፍን ሁሉ በየአገሩ ያሉ ሰዎችም፣ የያህዌን ክብር እንደሚያውቁ ንጽጽሩ ያመለክታል፡፡
‹‹በማወቅ›› የሚለውን፣ ‹‹ያውቃሉ›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድሩ ሁሉ ያሉ ሰዎች የያህዌን ክብር ያውቃሉ››
ያህዌ ለዕንባቆም መመለሱንና እንደ አንድ ሰው አድርጐ ለከለዳውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ከለዳውያን ሌሎች ሕዝቦች ላይ ያደረጉት ጭካኔ ባልንጀሮቹን ለማዋረድ ሲል በግድ እንዲሰክሩ በሚያደርግ ሰው ተመሳስሎአል፡፡ባልንጀሮቹን አስገድዶ ለሚያጠጣ
ይህ በሌሎች ፊት እንዲዋረዱ ለማድረግ ሰዎችን በአደባባይ ዕርቃናቸውን እንዲሆኑ ከማድረግ ጋር ይመሳሰላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዕርቃናቸውን በማድረግ ሕዝብ ፊት እንዲዋረዱ››
የከለዳውያን አጥብቆ ክብራቸውን መፈለግ በመስገብገብና በብዛት ከሚበሉትና ከሚጠጡት ምግብ ጋር ተመሳስሎአል፡፡ ክብር ከማግኘት ይልቅ፣ ዕፍረትን ይለብሳሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስትፈልግ የነበረውን ክብር ሳይሆን፣ ራስህ ላይ ወርደት ታመጣለህ››
ሌሎች ሰዎች ከለዳውያን ላይ የሚያደርጉት ነገር እነርሱ አስገድደው ሌሎችን እንዳጠጡ ሁሉ፣ እነርሱም ተገድደው ወይን ጠጅ እንዲጠጡ ከማድረግ ጋር ተመሳስሎአል›› አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከጽዋው ጠጣ›› ወይም፣ ‹‹ወይን ጠጁን ጠጣ››
ይህ ሐረግ ኀፍረተ ሥጋቸውን ለማየት ከለዳውያን በማስገደድ ሌሎች እንዲጠጡ ሲያስገድዱ ከነበረበት ሁኔታ ጋር ይመሳስላል፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ያልተገረዘ ኀፍረተ ሥጋህ›› የሚለው ዕርቃናቸውን በመሆን መዋረዳቸውን ብቻ ሳይሆን፣ አለ መገረዛቸው የያህዌ ሕዝብ አለመሆናቸውን ጭምር በግልጽ ያሳያል፡፡
ያህዌ ከለዳውያንን መቅጣቱ በእጁ ከያዘው ጽዋ ወይን ጠጅ ከመጠጣት ጋር ተመሳስሎአል፡፡ የያህዌ ቀን እጅ ኀይሉን ይወክላል፡፡
‹‹ያህዌ በቀኝ እጁ የያዘው ጽዋ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ከያዘው ጽዋ››
ከለዳውያን ላይ የሚደርሰው ውርደት አለን ብለው ያስቡ የነበረውን ክብር እንደሚሸፍን አንዳች ነገር ተገልጾአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክብርህን ውርደት ይተካዋል›› ወይም፣ ‹‹ከማክበር ይልቅ ሰዎች ያዋርዱሃል››
ያህዌ ለዕንባቆም መመለሱንና እንደ አንድ ሰው ለከለዳውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ሊባኖስ ላይ ለሠሩት ግፍ የሚደርስባቸው ቅጣት እነርሱን እንደሚያጥለቀልቅ አንዳች ነገር ተነግሮአል፡፡
‹‹ሊባኖስ›› የሚለው ቃል ተመሳሳይ ትርጉም፣ 1) የሊባኖስን ዱር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሊባኖስ ዛፎች ላይ የሠራኸው ግፍ›› ወይም 2) የሊባኖስን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሊባኖስ ሕዝብ ላይ የሠራኸው ግፍ››
ከለዳውያን የሊባኖስ እንስሶችን በማጥፋታቸው የሚደርስባቸው ቅጣት እነርሱን ከሚያስደነግጥ ሰው ጋር ተመሳስሎአል፡፡
ዕንባቆም 2፥8 እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት
‹‹የሰው ደም ማፍሰስ›› — ‹‹መግደል›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎችን ገድለሃልና››
ያህዌ ለዕንባቆም መመለሱንና እንደ አንድ ሰው ለከለዳውያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ጥያቄው የቀረበው አሉታዊ መልስ በመጠበቅ ነው፡፡ ጥያቄው እንደ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የተቀረጹ ምስሎች ምንም አልጠቀሙህም›› ‹‹አንተ›› የሚለው የሚያመለክተው ከለዳውያንን ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው በፈሳሽ መልክ ያለ ብረት ነው፡፡
ይህ የሚያመክተው ምስሎቹን የተቀረጸው ወይም ያበጀውን ሰው ነው፡፡ የሐሰት አምላክ መቅረጹ ሐሰት ማስተማሩ ነው፡፡
ግሡ ካለፈው ሐረግ ጋር ይያያዛል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕይወት የሌለውንም ድንጋይ… ለሚል ወዮለት››
ጥያቄው የቀረበው አሉታዊ መልስ በመጠበቅ ነው፡፡ ጥያቄው እንደ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነዚህ ነገሮች ማስተማር አይችሉም›› ወይም፣‹‹እንጨትና ድንጋይ ማስተማር አይችሉም››
‹‹ተመልከቱ፤ የተለበጠ መሆኑን ማየት ትችላላችሁ››
ይህን ድርጊትን በሚያመለክት ሁኔታ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንጨቱን ወይም ድንጋዩን ሰው በወርቅና በብር ለብጦታል››
‹‹እስትንፋስ የለውም›› በሕይወት አይደለም፤ ሞቷል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕይወት የለውም›› ወይም፣ ‹‹በድን ነው››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ምድር›› በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎች ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድሪቱ የሚኖር ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹በምድር የሚኖር ሁሉ››
እነዚህ ቃሎች የዚህን መጽሐፍ ሦስተኛ ምዕራፍ ያስተዋውቃሉ፡፡ ይህን በተሟላ ዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ ነቢዩ ዕንባቆም ወደ እግዚአብሔር ያቀረበው ጸሎት ነው››
የዚህ አማራጭ ትርጒም፣ 1) ቀድሞ ስላደረግኸው ሰዎች ሲናገሩ ሰምቻለሁ›› ወይም 2) ‹‹የተናገርኸውን ሰምቻለሁ››
ቀድሞ ያደረገውን አሁንም እንዲያደርግ ዕንባቆም ያህዌን ይጠይቃል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቀድሞ ያደረግኸውን ዛሬም አድርግ›› ወይም ‹‹ድሮ ያደረግኸውን አሁንም አድርግ››
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ሕዝቡን ለመታደግ ያህዌ ባለፈው ጊዜ ካደረገው ጋር በሚቃረን መልኩ ዕንባቆም ይህን ጸሎት ያቀረበበትን ዘመን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዘመናችን››
‹‹ሥራህ እንዲታወቅ አድርግ›› ወይም፣ ‹‹ሰዎች ሥራህን እንዲያውቁ አድርግ››
ያህዌ መጥቶ ጠላቶቹ ላይ እንደሚፈርድና ሕዝቡን እንደሚያድን የተቀበለውን ራእይ ዕንባቆም መግለጽ ጀምሮአል፡፡ ራእዩ እስከ ዕንባቆም 3፥15 ይቀጥላል፡፡ ንግግሩ ምሳሌያዊ አነጋገር የሞላው ሲሆን፣ የተለያዩ ተዛማጅ ሐሳቦችንም ያቀርባል፡፡
ቴማንና የፋራን ተራራ የሚኙት ከይሁዳ በስተ ደቡብ ነው፡፡ ከሲና ተራራ በኩል እግዚአብሔር ወደ ይሁዳ እንደሚመጣ ዕንባቆም ይናገራል፡፡
‹‹ግርማው ሰማይን ሸፈነ›› እዚህ ላይ፣ ‹‹ክብር›› የሚለው ቃል የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎች ብዙውን ጊዜ ከእግዚአብሔር ሐልዎት ጋር የሚያያይዙትን ደማቅ ብርሃን ያመለክታል፡፡
‹‹ውዳሴ›› ሰዎች እርሱን እንዲያመሰግኑ የሚያደርገውን የእግዚአብሔር ባሕርያት ያመለክታል አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምድርም ክብሩን ተሞልታ ነበር››
ዕንባቆም የያህዌን ራእይ መግለጽን ቀጥሏል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ጸዳል›› ብዙውን ጊዜ ከያህዌ ክብር ጋር የሚያያዘውን ድምቀት የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ ይህም ማለት 1) የያህዌ ክብር ድምቀት እንደ መብረቅ ብርሃን ነው ወይም 2) የያህዌ ክብር ድምቀት እንደ ፀሐይ መውጣት ነው ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
የመብረቁ ድምቀት ያህዌ በእጁ የሚይዛቸው ሁለት የጨረር መሣሪያዎች እንደ ሆኑ ዕንባቆም ይናገራል
‹‹በዚያ›› የሚለው የሚያመለክተው የያህዌን እጅ ነው፡፡ ይህም ማለት፣ 1) ዕንባቆም ማየት የቻለው የመብረቅ ብልጭታዎች በያህዌ እጅ ውስጥ የተሰወረው ኀይል ሙላት አነስተኛ መገለጫ ነው፤ ወይም 2) ሊጠቀምበት ዝግጁ እስኪሆን ድረስ ያህዌ ኀይሉን እጁ ውስጥ ይሰውራል ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ዕንባቆም የያህዌን ራእይ መግለጽ ቀጥሏል፡፡
ይህ ማለት ያህዌ መራመዱን አቁሞ ቀጥ ብሎ ቆመ ማለት እንጂ፣ ከተቀመጠበት ተነሥቶ ቆመ ማለት አይደለም
ይህም ማለት 1) ‹‹ለካ/መዘነ›› የሚለው፣ ‹‹አናወጠ›› ተብሎ ሊተረጐም ይችላል ወይም 2) አንድ ድል አድራጊ ሰው ለባለ ሥልጣኖቹ ከማከፋፈሉ በፊት ምድሪቱን ተዘዋውሮ እንደሚያይ አሰሰ ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ዘመን ከመቆጠሩ በፊት የነበሩ ተራሮች… እስከ ዘመን ፍጻሜ ድረስ የሚዘልቁ ኮረብቶች›› የምትጠቀምበት ቋንቋ፣ ‹‹ኮረብቶች›› እና፣ ‹‹ተራሮች›› ወይም ‹‹ዘላለም›› እና ‹‹የጥንት›› ለተሰኙት የተለየ ቃሎች ከሌሉት UDB ላይ እንደ ተደረገው በአንድነት ልታያይዛቸው ትችላለህ፡፡
አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የዘላለም ተራሮች እንኳ ፈራረሱ›› ወይም፣ ‹‹የዘላለም ተራሮችን እንኳ ፈረካከሰ››
በያህዌ ፊት ዝቅ ብለው የሚሰግዱ ይመስል፣ የጥንት ኮረብቶችም እንደ ሌላው መሬት ደልዳላ ሆኑ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጥንት ኮረብቶች ተናዱ››
‹‹መንገድ›› ለሚለው አማራጭ ትርጒም፣ 1) ስለ ያህዌና ስለ ሥራው የሚናገር ምሳሌያዊ አገላለጽ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱ ዘላለማዊ ነው›› ወይም 2) ዕንባቆም በራእዩ ያህዌ ሲመላለስ ማየቱን አመልካች ሊሆን ይችላል፤ በጥንት ጊዜ ያህዌ በዚሁ መንገድ ሲመላለስ መኖሩንም ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጥንቱ መንገድ ተመላለስ››
ዕንባቆም የያህዌን ራእይ መግለጹን ቀጥሏል፡፡
አማራጭ ትርጒሞቹ፣ 1) ‹‹ድንኳን›› እና፣ ‹‹መኖሪያ›› የተሰኙ ቃሎች በእነዚህ ድንኳኖች የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኢትዮጵያ ድንኳኖች የሚኖሩ ሰዎች ሲጨነቁ፣ በምድያም ምድር በድንኳኖች የሚኖሩ ሰዎች ሲታወኩ አየሁ›› ወይም 2) ድንኳኖቹ በመከራ የሚናወጡ ሰዎች የሆኑ ይመስል፣ ምናልባት እዚህም ላይ ዕንባቆም በኢትዮጵያና በምድያም ያሉ ድንኳኖች በማዕበል መናወጣቸውን ማመልከቱ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መከራ ውስጥ እንዳሉ ሰዎች የኢትዮጵያ ድንኳኖች ሲጨነቁ፣ የምድያም ምድር ድንኳኖችም እንደ ሰዎች ሲታወኩ አየሁ፡፡››
ይህ ቃል፣ 1) በእርግጠኝነት የማይታወቅ ሕዝብ መጠሪያ ወይም 2) ኩሽ እንደ ማለት ይሆናል፡፡
‹‹ፈረሶችህ›› እና፣ ‹‹ድል አድራጊ ሠረገሎችህ›› የሚሉት ሐረጐች ስለ ተመሳሳይ ነገር ያመለክታሉ፡፡ ይህም ያህዌ በፈረሶችህ በሚጐተት ሠረገላ ወደ ጦር ሜዳ እንደሚገባ ጦረኛ መሆኑን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፈረሶች በሚጐተት ሠረገላህ ወደ ድል ጋለብህ››
ዕንባቆም የያህዌን ራእይ መግለጹን ቀጥሏል፡፡
ይህ ማለት ያህዌ ቀስቱን ከማኅደሩ አወጥቶ ለማስፈንጠር መዘጋጀቱን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቀስትህን ለማስፈንጠር ተዘጋጅህ
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹በሚያልፉበት ቦታ ምድርን የሚከፍሉ ወንዞች ፈጠርህ›› ወይም 2) ‹‹ምድርን ከፈልህ፤ ወንዞችም ፈሰሱ›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
የያህዌ መገለጥ ተራሮቹ ላይ ያሳደረው ተጽዕኖ በስቃይ እንደ ተጨነቁ ሰዎች እንዳደረጋቸው ተነግሮአል፡፡ ይህ ተራሮቹ በምድር መንቀጥቀጥ መናወጣቸውን ወይም ከማዕበሉ የሚነሣው ውሃ ተራሮቹን መሸርሸሩን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡
ይህም ማለት፣ 1) የዝናብ ወጀብ ተራቶች ላይ ወረደ ወይም 2) ዝናቡ ተራሮች ላይ የሚፈሱ ታላላቅ ጅረቶች ፈጠረ›› ማለት ሊሆን ይችላል
ነፋሱና ማዕበሉ በላዩ ሲያልፉ ባሕሩ ያሰማው ታላቅ ድምፅ፣ በከፍተኛ ድምፅ እንደሚደነፋ ሰው ዐይነት ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጥልቁ ባሕር ጮኽ››
ባሕሩ ውስጥ ያለው ውሃ ወደ ላይ መነሣትና ነፋሱ ባሕሩ ላይ ያስነሣው ማዕበል፣ ነፋሱ እንደ ሰው ማዕበሉን ወደ ላይ ማንሣቱን ያመለክታል፡፡
ዕንባቆም የያህዌን ራእይ መግለጹን ቀጥሏል
ፀሐይና ጨረቃ ጉዞአቸውን እንዳቆሙ ሰዎች እነርሱም በሰማይ ላይ መጓዛቸውን እንዳቆሙ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፀሐይና ጨረቃ መንቀሳቀሳቸውን አቆሙ››
‹‹በሰማይ››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች አንድ ዐይነት ትርጒም አላቸው፤ ፀሐይና ጨረቃ የቆሙት ለምን እንደ ነበረም ይናገራሉ፡፡ ሰማይ ላይ የሚታየው የመብረቅ ብልጭታ ያህዌ ከቀስቱ የሚያስፈነጥራቸው ፍላጻዎች ወይም ሰማይ ላይ እንደሚወረወር አብረቅራቂ ጦር እንደ ነበር ይናገራል፡፡
‹‹የሚወረወሩ ፍላጾችህ ነጸብራቅ››
ግፍ የደረሰበት ሰው ቁጣ
ያህዌ ሕዝቦችን መቅጣቱ እነርሱን መርገጥ ማለት እንደ ሆነ ተነግሮአል፡፡ ረገጥሃቸው የሚለው ገለባውን ከእህል ለመለየት በሬዎች ወይም ሌሎች እንስሶች እህል ላይ የሚረማመዱበትን ሁኔታ ያመለክታል፡፡
ዕንባቆም የያህዌን ራእይ መግለጹን ቀጥሏል፡፡ በዚህ ቁጥር ያለውን የመጨረሻ ዐረፍተ ነገር ለመተርጐም ያስቸግራል፡፡ ይህን ለመተርጐም ከታች ባሉ ዐረፍተ ነገሮች ያሉትን እያንዳንዱን የትርጒም ማስታወሻዎች ተመልከት፡፡
‹‹ለመታደግ›› የሚለውን ግሥ ማድረግ ቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ሕዝብህን ለማዳን ወጣህ››
‹‹አንተ የቀባኸውን›› ይህ ሐረግ ያህዌ የመረጠውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒሙ፣ 1) ‹‹አንተ የመረጥኸውን ሕዝብ›› ወይም፣ ‹‹አንተ የመረጥኸውን መንግሥት›› ወይም 2) ‹‹አንተ የመረጥኸውን ንጉሥ››
ይህም ማለት 1) መሪን መግደልና ሕዝቡን ማጥፋት ቤትን እንደ ማፍረስ መሆኑን ያሳያል፡፡ እዚህ ላይ መሪው ራስ ማለትም የቤቱ ጣራ ሲሆን፣ ‹‹እግር ጥፍር›› እና፣ ‹‹አንገት›› የቀረው የቤቱ አካል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የዐመፅን ቤት ጣራ አፈረስህ፤ የቀረውንም የቤቱን አካል አወደምህ›› ወይም፣ ‹‹የዐመፅ መንግሥትን መሪ ገደልህ፤ መንግሥቱንም ፈጽሞ ደመሰስህ›› ወይም 2) መሪውን መግደልና ከሕዝቡም ክብርንና ኅይልን ማስወገድ የሰውን ራስ እንደ ማፍረስና ልብሱን መግፈፍ ማለት እንደ ሆነ ተነግሯል፡፡ እዚህ ላይ መሪው፣ ‹‹ራስ ሲሆን፣ ‹‹ቤት›› ደግሞ አካል የሆኑ ሰዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክፉ ሕዝብና መሪያቸው ራሱን እንዳፈረስኸው፣ ከእግሩ እስከ አንገቱ ዕርቃኑን እንዳስቀረኸው ሰው ናቸው›› ወይም፣ ‹‹የዐመፀኛ ሕዝብን መሪ ገደልህ፤ የሕዝቦንም ኅይል ፈጽመህ አስወገድህ››
ዕንባቆም የያህዌን ራእይ መግለጹን ቀጥሏል፡፡
ይህ የሚናገረው ስለ ከለዳውያን መሪ ነው፡፡ ይህም ማለት፣ 1) ጦረኞቹ አካል ሲሆኑ፣ መሪው ደግሞ ራስ መሆኑን የሚያሳይ ምሳሌ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጦረኞቹን የሚመራውን በገዛ ራሱ ጦር ወጋህ›› ወይም 2) ‹‹ራስ›› የሚለው ቃል የእያንዳንዱን ጦረኛ ራስ የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በመሪው ጦር የእያንዳንዱን ጦረኛ ራስ ወጋህ››
የእስራኤልን ሕዝብ ሲያጠቁ የከለዳውያን ኅይልና ፍጥነት በድንገት ከሚመጣ ዐውሎ ነፋስ ጋር ተነጻጽሮአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ማዕበል ፈጥነው ይመጣሉ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ደስታ›› የሚለው በክፉ ሥራ ደስ መሰኘት ሲሆን፣ ግሥ አድርጐ መተርጐም ይቻላል፡፡ ጦረኞቹ ሕዝቡ ላይ ጭካኔ መፈጸማቸውና መግደላቸው፣ በስውር በማድባት ንጥቂያቸውን እንደሚውጡ አራዊት ተመስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በስውር ሕዝብን እንደሚወጡ አራዊት ደስ ይላቸዋል›› ወይም፣ ‹‹ድኾችን ሲጨቆኑ ደስ ይላቸዋል፤ ንጥቂያውን ዋሻው ውስጥ እንደሚበላ አውሬም ይበሏቸዋል››
ያህዌ ውሆችን ማናወጡ ውሆችን ከመከመር ጋር ተመሳስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታላላቅ ውሆችን ከመርህ››
ዕንባቆም በያህዌ ራእይ የተሰማውን መግለጹን ቀጥሏል፡፡
ምናልባትም ዕንባቆም የሰማውን መግለጽ ትችላለህ፡፡ ይህም ማለት፣ 1) ‹‹በዚያ ራእይ ማንኛውንም ነገር ሰማሁ›› ወይም 2) ‹‹ያህዌ እንደ ታላቅ ዐውሎ ነፋስ ሲመጣ ሰማሁ›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ልቤ›› የሚለው፣ ‹‹ሆዴ›› ማለትም ይሆናል፡፡ የምትናገረው ቋንቋ ታላቅ ፍርሃትን ለመግለጽ የሚጠቀምበት ውስጠኛ የአካል ክፍል ካለው በዚያ መጠቀም ትችላለህ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የልቤ ምት ፈጠነ›› ወይም፣ ‹‹ሆድ ዕቃዬ ተገላበጠ››
የከንፈር መንቀጥቀጥ ከታላቅ ፍርሃት ጋር የሚመጣ ሌላው ድንገተኛ ምላሽ ነው፡፡
ዕንባቆም የተሰማውን ደካማነት ፍርሃት ወደ ዐጥንቱ ዘልቆ ከመግባት ጋር አስመስሎታል፡፡ እዚህ ላይ በቋንቋህ ያለውን ፈሊጣዊ አነጋገር መጠቀም ትችላለህ
‹‹እግሬ›› የሚለው ከበታቹ ያለውን ነገር ያመለክታል፡፡ ይህም ማለት፣ 1) ‹‹እግሬ ተንቀጠቀጠ›› ወይም 2) ‹‹በቆምሁበት ተንቀጠቀጥሁ›› ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
ዕንባቆም በያህዌ ራእይ የተሰማውን መግለጽ ቀጥሏል
‹‹የወይራ ዛፍ ባያፈራ›› ወይም፣ ‹‹የወይራ ዛፍ ፍሬ ቢነፍግም››
‹‹ጉረኖ›› የበጐችና የፍየሎች መኖሪያን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹በጐች ሁሉ ቢሞቱ፤ ጉረኖውም ባዶውን ቢቀር››
ዕንባቆም በያህዌ ራእይ የተሰማውን መግለጽ ቀጥሏል፤ እርሱን ለማመስገንም ወስኖአል፡፡
‹‹ድነት›› የሚለውን ግሥ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሚያድነኝ አምላክ››
ያህዌ እንደሚጠብቀውና በአስቸጋሪ ዘመን ውስጥ ማለፍ እንደሚስችለው ለማሳየት ዕንባቆም ድንጋያማና አደገኛውን ተራራ በቀላሉ መውጣት እንደሚችል የዋላ እግር እንደሚያደርገው ይናገራል፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ከእግዚአብሔር የመጣ ጠቃሚ መልእክት ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ መልእክት ሰጠ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ይህን መልእክት ተናገረ››
ይህ በብሉይ ኪዳን ዘመን ለሕዝቡ የገለጠው የእግዚብሔር ስም ነው፡፡ ይህን እንዴት እንደምትተረጉም፤ ስለ ያህዌ ከቃላት ትርጒም ገጽ ተመልከት፡፡
ይህ የሶፎንያስ ዘሮች ዝርዝር ነው፡፡ ይህ ‹‹የ… ልጅ›› የሚለው ሐረግ ሰፋ ባለ መልኩ፣ ‹‹…ትውልድ›› ማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ሕዝቅያስ›› የሚለው ንጉሥ ሕዝቅያስን ያመለክታል፡፡ ይህን በጣም ግልጽ ማድረግ ይቻላል፤ ‹‹ከሕዝቅያስ የተወለደው የአማርያ የልጅ ልጅ ልጅ የጐዶልያስ ልጅ፡፡››
‹‹ማንኛውም ነገር›› እና ‹‹ሰውን ከምድር በማስወግድበት ጊዜ›› የተሰኙ ቃሎች ምን ያህል በሰዎች ኀጢአት መቆጣቱን ለማሳየት ሆን ብሎ ያህዌ የተጠቀመባቸው ናቸው፡፡ ያህዌ ንስሐ የማያደርጉ ኀጢአተኞችንና ሕይወት ያላቸው ነገሮችን ሁሉ ያጠፋል፡፡
‹‹በመላው ምድር ላይ ያለውን ማንኛውንም ነገር ማጥፋት››
የተናገረው በእርግጥ መሆኑን ለማመልከት ያህዌ ስሙን በማንሣት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ‹‹ያህዌ እንዲህ አለ›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ፡፡››
‹‹ሕዝብንና እንስሳን››
ተቃራራቢ ትርጉሙ 1) ከፍርዱ በኃላ የሚቀረውን የፍርስራሽ ክምር ወይም 2) ያህዌ የሚያጠፋቸው ጣዖቶችን ሊያመለክት ችላል፡፡
ስለ ማጥፋት ሲናገር አንድ ነገር ከአካሉ ቆርጦ ስለ መጣል ይናገራል፡፡ ‹‹ማስወገድ››
ቁጥር 1፥2-18 የያህዌን ፍርድ ያመለክታል፡፡ ቁጥር 1፥4-16 ያህዌ የይሁዳ ሕዝብ ላይ የሚያመጣውን ፍርድ ያመለክታል፡፡
ይህ እግዚአብሔር እንደሚቀጣ የሚያመለክት ፈሊጥ ነው፡፡ ‹‹ይሁዳን እቀጣለሁ››
‹‹አጠፋለሁ›› የሚለው ግሥ የሚያመለከተው እነዚህን ሐረጐች ሁሉ ቢሆንም፣ ድግግሞሽን ለማስወገድ ሲባል ጥቅም ላይ የዋለው አንዴ ብቻ ነው፡፡ ‹‹የበአልን ትሩፍ፣ የጣዖታቱንና የአመንዝራ ካህናቱን ስም… በሰገንት ላይ ወጥተው የሚሰግዱትን… የሚሰግዱትንና የሚምሉትን… አጠፋለሁ››
ማጥፋት አንድን ነገር ከአካሉ ቆርጦ መጣል ማለት እንደ ሆነ ተነግሮአል፡፡ ሶፎንያስ 1፥3 ላይ ይህን እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ ‹‹ማስወገድ››
እዚህ ላይ ስማቸውን አጠፋለሁ ሲባል ሰዎች እንዲረሷቸው አደርጋለሁ ማለት ነው፡፡ ‹‹ጣዖት የሚያመልኩትን ካህናት ሰዎች ሁሉ እንዲረሷቸው አደርጋለሁ››
‹‹በሚልኮምም›› ለሚለው አማራጭ ትርጒም ለማግኘት የግርጌ ማስታወሻውን ተመልከት፡፡
ያህዌን መፈለግ 1) ከእግዚአብሔር ርዳታ መለመን ወይም 2) ስለ እግዚአብሔር ማሰብና ለእርሱ መታዘዝን ያመለክታል፡፡ ስለ ያህዌ አላሰቡም ወይም እንዲመራቸው አልለመኑም፡፡
ቁጥር 1፥2-18 የያህዌን ፍርድ ያመለክታል፡፡ ቁጥር 1፥4-16 በይሁዳ ሕዝብ ላይ የያህዌን ፍርድ ያሳያል፡፡
ቁጥር 1፥8-13 ላይ ያህዌ ሲናገር እንመለከታለን፡፡ ስለ ራሱ ሲናገር በመጀመሪያና በሦስተኛ ሰው ይጠቀማል፡፡
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ እዚህ ላይ ዝምታ የድንጋጤና የመደነቅ ምልክት ነው፡፡ ‹‹ደንግጡ››
የይሁዳ ሰዎች እንደ ያህዌ መሥዋዕት ጠላት የሆኑት ሕዝብ መሥዋዕቱን እንደሚበሉ የእርሱ እንግዶች ተገልጠዋል፡፡ በጣም ግልጽ በሆነ ሁኔታ ይህ፣ ‹‹ያህዌ የይሁዳን ሕዝብ እንደ መሥዋዕት አዘጋጅቶአል፤ ጠላት የሆኑትን ሕዝብ በእንግድነት ጠርቷል›› ሊባል ይችላል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ቀድሶአል›› ወደ ግብዣ ጠርቷል ለማለት ጥቅም ላይ የዋለ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡
ይህ ቃል ይሁዳ ላይ የያህዌ ፍርድ የሚጀመርበትን ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡
ለባሕላቸው ያላቸውን ፍቅርና ባዕዳን ጣዖቶቻቸውን ማምለካቸውን ለማሳየት እስራኤላውያን ከባዕዳን ጋር የሚመሳሰል ልብስ መልበሳቸውን የሚያመለክት ሐረግ ነው፡፡ ‹‹ባዕዳን ጣዖታትን የሚያመልኩ ሁሉ››
‹‹በያህዌ ቀን››
አማራጭ ትርጒሞቹ፣ 1) ይህ ዳጐን የሚባለውን ለማምለክ መድረኩ ላይ የዘለሉትን ሰዎች የሚያመለክት ነው፤ ወይም 2) የአረማውያንን አማልክት ለማምለክ መድረኩ ላይ የዘለሉትን ሰዎች ያመለክታል፤ ወይም 3) ወደ ዙፋን የወጡ ንጉሣውያን ባለ ሥልጣኖች ያመለክታል፡፡
‹‹ዐመፅ›› እና ‹‹ማጭበርበር›› የተሰኙት ድርጊትን ያመለክታሉ፡፡ ‹‹ዐመፅ የሚያደርጉና በአማልክቶቻቸው ቤተ መቅደስ ውስጥ የሚዋሹትን እቀጣለሁ፡፡››
ቁጥር 1፥2-18 የያህዌን ፍርድ ያመላክታሉ፡፡ ቁጥር 1፥4-16 በይሁዳ ላይ የያህዌን ፍርድ ያመለክታሉ፡፡
ቁጥር 1፥8-13 ላይ ያህዌ ይናገራል፡፡ የሚናገረው የመጀመሪያ መጠሪያን በመጠቀምና ስለ ራሱ በሦስተኛ መጠሪያ በመናገር ነው፡፡
‹‹የያህዌ ቀን›› ሶፎንያስ 1፥9 የተረጐምህበትን ሁኔታ ተመልከት፡፡
እየተናገረ ያለው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳየት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ‹‹ያህዌ የተናገረው›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ በመሐላ የተናገረው››
የዓሣ በር በኢየሩሳሌም ከተማ ግንብ ከነበሩ በሮች አንዱ ነው፡፡
‹‹በሁለተኛው አደባባይ… ዋይ በሉ፡፡›› ‹‹ሁለተኛው በር›› አዲሱ የኢየሩሳሌም ክፍል ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ግንቡ ሲወድቅ የሚሰማውን ጩኸት ነው፡፡ ይህን፣ ‹‹ግንቡ ሲወድቅ የሚኖረው ታላቅ ድምፅ›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡
ይህ የሚናገረው ኢየሩሳሌም ዙሪያ ስላሉት ኮረብቶች ነው፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጐች የሚናገሩት ስለ አንድ ሕዝብ ሲሆን፣ ንግዳቸው እንደሚጠፋ አጽንዖት ለመስጠት ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ ‹‹ዕቃዎችን የሚገዙና የሚሸጡ ይገደላሉ፡፡››
ይህ የሚመለከተው ነጋዴዎችን ነው፡፡ ሳንቲሞች ከመሠራታቸው በፊት ለገዙት ዕቃ ለመክፈል ሰዎች ብርና ወርቅ ይመዝኑ ነበር፡፡
አንድን ነገር ከአካሉ ቆርጦ መጣልን በሚያመለክት ሁኔታ ይደመሰሳሉ በሚለው ቃል ተጠቅሞአል፡፡ ይህን ሶፎንያስ 1፥3 ላይ ከተረጐምህበት ሁኔታ ተመልከት፡፡ ‹‹አጠፋለሁ››
ቁጥር 1፥2-18 ስለ ያህዌ ፍርድ ይናገራል፡፡ ቁጥር 1፥4-16 የይሁዳ ሕዝብ ላይ ስለሚመጣው የያህዌ ፍርድ ይናገራል፡፡
ቁጥር 1፥8-13 ላይ ያህዌ ይናገራል፡፡ የሚናገረው የመጀመሪያ መጠሪያ በመጠቀምና ስለ ራሱ በሦስተኛ መጠሪያ በመጠቀም ነው፡፡
ይህ ሐረግ ጥቅም ላይ የዋለው ኢየሩሳሌም በጠላቶቿ የተደመሰሰችበትን ጊዜ ለማመልከት ነው፡፡
መብራት አብርቶ የሚያያቸው ይመስል ያህዌ ስለ ኢየሩሳሌም ሰዎች ሁሉ እንደሚያውቅ ያህዌ ይናገራል፡፡
ከመከራ ሁሉ ያረፉ ይመስላቸዋል፡፡
ይህን ቀጥተኛ ጥቅስ፣ ‹‹በልባቸውም ክፉም ሆነ መልካም ያህዌ ምንም አያደርግም›› በማለት ቀጥተኛ ባልሆነ መልኩ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር እንዲህ በማለት ያስባሉ ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ክፉም ሆነ መልካም›› ሲል በመካከል ያሉትን ሁሉ ይጨምራል፡፡ ‹‹እግዚአብሔር ምንም አያደርግም››
‹‹ምንም የሚቀር የለም››
ሶፎንያስ 1፥2-18 የያህዌን ፍርድ ያመለክታል፡፡ ቁጥር 1፥4-16 በይሁዳ ሕዝብ ላይ የሚመጣውን የያህዌ ፍርድ ያመለክታል፡፡
‹‹ቅርብ›› የሚለው ቃል መደጋገምና፣ ‹‹ፈጥኖም ይመጣል›› የሚለው ሐረግ ያህዌ ሕዝቡ ላይ የሚፈርደው በቅርቡ መሆኑን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ ‹‹ሳይውል ሳያድር ቶሎ ይሆናል››
ሶፎንያስ 1፥7 የተረጐምህበትን ሁኔታ ተመልከት፡፡
አማራጭ ትርጒሙ 1) ተስፋ በመቁረጥ የሚጮኽ ወታደር፤ ወይም 2) የወታደር የጦርነት ጩኸት ሊሆን ይችላል፡፡
እነዚህ ቃሎች ቁጥር 14 ላይ ያለውን፣ ‹‹የያህዌ ቀን›› ያመለክታሉ፡፡
ቁጥር 15-16 በአንድነት ሆነው ስለዚህ የመጨረሻ የእግዚአብሔር ፍርድ የሚያስከትለው ከባድ ጥፋት አጽንዖት የሚሰጡ የተለያዩ የአነጋገር መንገዶች አሉት፡፡
‹‹መከራ›› እና ‹‹ጭንቀት›› የተሰኙት ቃሎች የሚያመለክቱት ስለ ተመሳሳይ ነገር ቢሆንም፣ ስለ ሕዝቡ ጭንቀት ከባድ መሆን አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ ‹‹ሰዎች ከባድ ጭንቀት ውስጥ የሚሆኑበት ቀን››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሁከት›› የሚያመለክተው መለኮታዊ ፍርድን ነው፡፡ ‹‹ጥፋት›› የሚለው ቃል የዚያን ፍርድ ውጤት ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አውዳሚ የሁከት ቀን›› ወይም፣ ‹‹አውዳሚ ፍርድ››
‹‹ጨለማ›› እና ‹‹ጭጋግ›› ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፤ የጨለማውን ከባድነት ያመለክታል፡፡ ሁለቱም የሚያመለክቱት የጥፋት ወይም የመለኮታዊ ፍርድን ጊዜ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጨለማ የዋጠው ቀን›› ወይም ‹‹አስፈሪ የፍርድ ቀን››
ይህኛውም የሚናገረው ስለ ተመሳሳይ ሁኔታ ሲሆን፣ ቀደም ሲል የነበረውን ሐረግ ሐሳብ ያጠናክራል፡፡ ‹‹ደመና›› እና፣ ‹‹ድቅድቅ ጨለማ›› የተሰኙትን የመሳሰሉ ሐረጐች መለኮታዊ ፍርድን ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጥቁር ደመና የሞላበት ቀን››
‹‹መለከት›› እና፣ ‹‹የጦርነት ጩኸት›› የተሰኙት ቃሎች እዚህ ላይ የሚያሳዩት ተመሳሳይ ነገርን ነው፡፡ ሁለቱም ወታደሮች ለጦርነት እንዲዘጋጁ መጥሪያ መንገዶች ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች የጦርነት ጥሪ የሚያሰሙበት ቀን››
ሁለቱም ሐረጐች የሚያመለክቱት ወታደራዊ ምሽጐችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሚገባ የተመሸጉ ከተሞች››
1፥2-18 የያህዌን ፍርድ ያመለክታል፡፡ 1፥17-18 በእያንዳንዱ ኀጢአተኛ ላይ ወደ ፊት የሚመጣውን የመጨረሻ የያህዌ ፍርድ ያመለክታል፡፡
ከያህዌ ፍርድ የተነሣ ሰዎች ግራ ይጋባሉ፤ እነርሱ ሲራመዱ የሚመለከቱ ሰዎች ዕውር እንደ ሆኑ ያስባሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐይናቸው እንደ ታወረ ሰዎች ግራ በመጋባት ይመላለሳሉ››
የሚፈሰሰው ደማቸው እንደ ትቢያ ዋጋ ቢስ ነው፡፡ ይህን፣ ‹‹የሚፈስሰው ደማቸውን ጠላቶቻቸው እንደ ትቢያ ይቆጥሩታል›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ይፈስሳል›› የሚለው ግልጽ ሆኗል፡፡ ይህን፣ ‹‹ጠላቶቻቸው ሥጋቸውን ይቆርጣሉ፤ እንደ ጉድፍ እንዲበሰብስም ያደርጋሉ›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡
‹‹እሳት›› የያህዌን ቁጣ ከባድነት ያመለክታል፡፡ ይህን፣ ‹‹ቅንዓቱ እንደ ታላቅ እሳት ነው›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ዐመፀኞችን መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ ይህንን፣ ‹‹በምድር የሚኖሩ ዐመፀኞች ሁሉ›› በማለት የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡
2፥1-3 ላይ ያህዌ ለይሁዳ መናገሩን ቀጥሏል፤ ንስሐ እንዲገቡ ይነግራቸዋል፡፡
እነዚህ ሁለት ቃሎች ተመሳሳይ ናቸው፡፡ በኀጢአታቸው ንስሐ ለመግባት ሰዎች በአንድነት እንዲሰበሰቡ የተሰጠውን ትእዛዝ ያጠናክራሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁላችሁም በአንድነት ተሰብሰቡ››
ሕዝቡ በኀጢአታቸው አላዘኑም
ይህ ያህዌ በወሰነው ጊዜ የሚመጣውን ቅጣት ነው የሚያመለክተው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እናንተን ከመቅጣቱ በፊት››
እነዚህ ሐረጐች ሁሉም የሚያመለክቱት፣ ‹‹የያህዌ ቀን››ን ነው፡፡ እነዚህን ሐረጐች ሶፎንያስ 1፥7-9 ላይ ተመሳሳይ ሐረጐችን በተረጐምህበት ሁኔታ ተርጉማቸው፡፡
ገለባ ነፋስ ጠርጐ የሚወስደው የማያስፈልግ የፍሬው አካል ነው፡፡ በተመሳሳይ መንገድ የፍርድ ቀን ቶሎ ይመጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ገለባ በነፋስ እንደሚጠረግ ያ ቀን በፍጥነት ይመጣል፡፡
የያህዌ ፍርድ ምን ያህል ከባድ መሆኑን ለማመልከትና ሰዎች በአስቸኳይ ንስሐ እንዲገቡ አጽንዖት ለመስጠት ነቢዩ በጣም የሚመሳሰሉ ሐረጐች ተጠቅሟል፡፡
ይህ የእግዚአብሔርን ቅጣት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የያህዌ ቅጣት››
ያህዌን መሻት፣ 1) የእግዚአብሔርን ርዳታ መለመንን ወይም 2) ስለ እግዚአብሔር ማሰብንና ለእርሱ መታዘዝን ይወክላል፡፡
‹‹ጽድቅ›› እና፣ ‹‹ትሕትና›› የተሰኙት ድርጊትን የሚያመለክቱ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ትክክል የሆነውን ለማድረግና ትሑት ለመሆን ፈልጉ››
ይህን፣ ‹‹በቁጣው ቀን ያህዌ ይሰውራችኃል›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡
2፥4-15 ላይ ያህዌ በይሁዳ ዙሪያ ባሉ አገሮች ላይ ስለሚመጣው የእርሱ ፍርድ ይናገራል፡፡
እነዚህ በዚያ ዘመን የነበሩ አራቱ የፍልስጥኤም ከተሞች ናቸው፡፡
የእነዚህ ሁለት ሐረጐች ትርጉም ተመሳሳይ ሲሆን፣ እነዚህ ከተሞች ሙሉ በሙሉ እንደሚጠፉ አጽንዖት ይሰጣል፡፡
እዚህ ላይ ‹‹እነርሱ›› የሚለው የፍልስጥኤማውያንን ጠላቶች ነው፡፡ ‹‹ቀትር›› ለሚለው አማራጭ ትርጒም፣ 1) ጠላቶች አሽዶድን ከቀትር በፊት ድል ያደርጓታል፤ ወይም 2) ሕዝቡ ዕረፍት ላይ እያሉና ምንም ሳያስቡ ጠላቶች አሽዶድን በቀትር ያጠቋታል የሚል ሊሆን ይችላል፡፡
የአቃሮን መሸነፍ ከመሬት ተነቅሎ በሚጣል ዛፍ ተመስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአቃሮንን ሰዎች ዛፍ ከሥሩ እንደሚነቀል ይነቅሏቸዋል›› ማለት ለሆን ይችላል፡፡
የመጀመሪያው ሐረግ ከሊታውያን የሚኖሩበትን ይመለክታል፡፡
ፍልስጥኤማውያን በከነዓን ከሚኖሩ ሕዝቦች አንዱ ነበሩ
‹‹ምንም እስከማይተርፍ ድረስ›› - ይህ፣ ‹‹ነዋሪዎቿ ሁሉ ይሞታሉ›› ተብሎ ሊተረጐም ይችላል፡፡
2፥4-15 ላይ ያህዌ በይሁዳ ዙሪያ ባሉ አገሮች ላይ ስለሚመጣው ፍርድ ይናገራል፡፡
ይህ የፍልስጥኤም ከተሞች ጠፍተዋል፣ አሁን ያለው ሜዳ ብቻ ነው ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ ይሁን እንጂ፣ የዕብራይስጡ ትርጒም ግልጽ ስላይደለ አንዳንድ የዘመኑ ትርጒሞች በተለያየ ሁኔታ ተርጒመውታል፡፡
የበጐች በረት በጐቹን በአንድነት ለማኖር የተከለለ ትንሽ ቦታ ነው፡፡
‹‹የይሁዳ ሕዝብ››
‹‹ለመተኛት ያርፋሉ››
2፥4-15 ላይ ያህዌ በይሁዳ ዙሪያ ባሉ አገሮች ላይ ስለሚመጣው የእርሱ ፍርድ ይናገራል
‹‹ፌዝ… ስድብ›› የተሰኙት ሁለት ሐረጐች የሚናገሩት ስለ አንድ ዐይነት ነገር ሲሆን፣ ሞዓብና አሞን ያህዌን መሳደባቸውን አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡
ይህ የሚያመለክተው እነርሱን ለማጥቃት የይሁዳን ክልል መሻገራቸውን ሊሆን ይችላል
‹‹እኔ ሕያው እንደ መሆኔ›› ያህዌ በዚህ አገላለጽ የሚጠቀመው ቀጥሎ የሚናገረው ፍጹም እውነት መሆኑን ለማሳየት ነው፡፡
የሚናገረው እርግጠኛ መሆኑን ለማሳየት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹የሰራዊት ጌታ የእስራኤል አምላክ ያህዌ እንዲህ ይላል›› ወይም፣ ‹‹እኔ የሰራዊት ጌታ የእስራኤል አምላክ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
እነዚህን ሁለት ከተሞች በጣም ዐመፀኞች ስለ ነበሩ ከሰማይ በወረደ እሳት አጥፍቶአቸዋል፡፡ ይህ የሚያመለክተው ሙሉ በሙሉ መደምሰሳቸውን ነው፡፡ ይህን ግልጽ በሆነ ሁኔታ፣ ‹‹እንደ ሰዶም… እንደ ገሞራ ሙሉ በሙሉ አጥፍቶአቸዋል›› ብሎ መተርጐም ይቻላል፡፡
‹‹እሾህ የሞላበት የጨው ጉድጓድ›› ይህ የሚያመለክተው ጠፍና ጥቅም የሌለውን ምድር ነው፡፡
ሁለቱም ሐረጐች የሚናገሩት ስለ ተመሳሳይ ነገር ሲሆን፣ እስራኤላውያን ከያህዌ ቅጣት እንደሚተርፉ ያመለክታሉ፡፡
2፥4-15 ላይ ያህዌ በይሁዳ ዙሪያ ባሉ አገሮች ላይ ስለሚመጣው ፍርድ ይናገራል፡፡
ያህዌ በፈሊጣዊ መንገድ ይናገራል፡፡ እነዚህን አማልክት ሲያገለግሉ የነበሩ ሰዎች የያህዌን ሕዝብ እንደ ሰደቡና እንደ ዛቱ ያህዌም እነዚህን ከንቱ አማልክት ይዘልፋል፡፡
2፥14-15 ላይ ያህዌ በይሁዳ ዙሪያ ባሉ አገሮች ላይ ስለሚመጣው ፍርድ ይናገራል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹በሰይፌ ትወጋላችሁ›› ማለት በጦርነት ትገደላላችሁ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንተ የኢትዮጵያ ሰዎች በጦርነት እንድትገደሉ አደርጋለሁ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› ኀይልን፣ ‹‹የእግዚአብሔር ኀይል››ን ያመለክታል፡፡
‹‹ባድማ›› ድርጊትን ያመለክታል፤ ‹‹የፈራረሰና የሚኖርበት የሌለ››
ይህ ማለት ምንም የማይበቅልበት ደረቅ ይሆናል ማለት ነው፡፡
‹‹ማንኛውም ዐይነት እንስሳ››
ምን ማለት እንደ ሆነ ግልጽ አይደለም፡፡
ግንቡ ተንዶ ሲወድቅ ለጌጥና ድጋፍ እንዲሆኑ የተሠሩ ተሸካሚዎች ብዙውን ጊዜ ቆመው ይቀራሉ፡፡
‹‹ከየመስኮቱ ጩኸት ይሰማል››
ግንዶች ረጃጅምና ወፍራም እንጨቶች ሲሆኑ፣ ሕንፃውን ደግፈው ያቆማሉ፡፡
2፥4-15 ላይ ያህል በይሁዳ ዙሪያ ባሉ አገሮች ላይ የሚመጣውን ፍርድ ይናገራል፡፡
‹‹በራስዋ የምትኮራ ከተማ›› ይህ የሚያመለክተው ሶፎንያስ 2፥13 ላይ ያህዌ ስለ እርሷ መናገር የጀመረውን የነነዌን ከተማ ነው፡፡
አባባሉ፣ ‹‹ለራስዋ አለች›› ወይም፣ ‹‹አሰበች›› ማለት ነው፡፡ ስለ ከተማዋ የሚናገረው መናገር እንደሚችል ሰው አድርጐ ነው፡፡ በዚያ ከተማ የሚኖሩ ሰዎችን ይወክላል፡፡
እኔ ብቻ ነኝ ያለችበትን ምክንያት መግለጹ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ታላቋ ከተማ ነኝ፤ ከእኔ የሚወዳደር የለም››
‹‹ለማየት የሚያስፈራ ቦታ››
ፌዝ ጮኽ ያለ ድምፅ ነው፡፡ ይህ ሐረግ የሚያመለክተው ሰዎች ነነዌ ላይ በጣም መቆጣታቸውን ነው፡፡
3፥1-5 ላይ ሶፎንያስ ለኀጢአተኞቹ የኢየሩሳሌም ሰዎች የያህዌን የፍርድ መልእክት ይናገራል፡፡ ከተማዋ ውስጧ የሚኖሩ ሰዎችን ትወክላለች፡፡ ይህን ግልጽ ለማድረግ፣ ‹‹እርሷ›› እና፣ ‹‹የእርሷ›› የሚለውን ነጠላ ቁጥር፣ ‹‹እነርሱ›› እና፣ ‹‹የእነርሱ›› በሚለው ብዙ ቁጥር መተካት ሊጠቅም ይችላል፡፡
የዐመፃቸውን ምንነት መዘርዘር ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹በእግዚአብሔር ላይ ያመፁ የከተማዪቱ ሰዎች››
‹‹የከተማዋ ሰዎች ጨቋኞች ሆኑ፤ ስለዚህም በፊቴ ረከሱ››
ድምፅ ተናጋሪው የሚናገረውን ይወክላል፤ መስማት መታዘዝን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ለነገራት ቃል አልታዘዘችም››
3፥1-5 ላይ ሶፎንያስ ለኀጢአተኞቹ የኢየሩሳሌም ሰዎች የያህዌን የፍርድ መልእክት ይናገራል፡፡ ከተማዋ ውስጧ የሚኖሩ ሰዎችን ትወክላለች፡፡ ይህን ግልጽ ለማድረግ፣ ‹‹እርሷ›› እና፣ ‹‹የእርሷ›› የተሰኙትን ነጠላ ቁጥሮች፣ ‹‹እነርሱ›› እና፣ ‹‹የእነርሱ›› በማለት መተካት ይቻላል፡፡
አንበሶች የሚያገሡት ከያዙት ንጥቂያ ሌሎች እንስሳትን ለማባረር ነው፡፡ የኢየሩሳሌም ሹሞች በእጃቸው ንጥቂያ እንደ ያዙ አንበሶች ተመስለዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹የኢየሩሳሌም ሹመኞች እንደሚያገሡ አንበሶች ስግብግብ ናቸው››
ሌሊት ከማደናቸው በፊት ተኩላዎች ይራባሉ፡፡ ገዦቹ በተራቡ ተኩላዎች ተመስለዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ገዦቿ ለሌሎች ምንም እንደማያስተርፉ የተራቡ ተኩላዎች ናቸው››
‹‹ነቢያቷ ማንንም አይሰሙም፤ የሚታመኑም አይደሉም››
‹‹ለተቀደሰው ነገር አክብሮት የላቸውም››
‹‹ሕጉን ተላልፈዋል››
3፥1-5 ላይ ሶፎንያስ ለኀጢአተኞቹ የኢየሩሳሌም ሰዎች የያህዌን የፍርድ መልእክት ይናገራል፡፡
ሁለቱም ሐረጐች የሚናገሩት ስለ ተመሳሳይ ነገር ሲሆን፣ በዐመፀኞቹ የኢየሩሳሌም ሰዎች መካከል እንኳ ያህዌ ጻድቅ መሆኑን አጽንዖት ይሰጣል፡፡
‹‹በእነርሱ መካከል››
ይህ ፈሊጣዊ ቃል፣ ‹‹ሁልቀን›› ወይም፣ ‹‹በየቀኑ›› ማለት ነው፡፡
ያህዌ ለሰው ሁሉ ያለው ቅን ፍርድ እንደ አንድ ስጦታ ተመስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሰዎች ቅን ፍርድ ያደርጋል››
የያህዌ ፍርድ ሁሌም ግልጽ የመሆኑን እውነት አጽንዖት ለመስጠት አሉታዊ አነጋገርን ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእርሱ ቅን ፍርድ ለሰው ሁሉ በግልጽ ይታያል››
‹‹አያፍሩም››
3፥6-7 ሌሎች ኀጢአተኞች ከተሞች ላይ እንዴት እንደ ፈረደ ባለ መማራቸው ያህዌ የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ይገሥጻል፡፡ ይህን ይበልጥ ግልጽ ለማድረግ ቁጥር 6 መጀመሪያ ላይ ያህዌ እንዲህ ይላል የሚል መጨመር ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡
እነዚህ ሁለት ዐረፍተ ነገሮች የሚናገሩት ስለ አንድ ጉዳይ ሲሆን፣ የከተማዎቹ መደምሰስ እርግጥ መሆኑን አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡
‹‹ማንም አያልፍባቸውም››
‹‹እዚያ ማንም አይኖርም›› — ይህን የበለጠ ግልጽ ለማድረግ፣ ‹‹ሁሉም ይሞታሉ›› ማለት ይቻላል፡፡
እኔን ይፈሩኛል፤ አስቀድሞ እንዳልሁት ከቤቶቻችው እንዳይነቀሉ እርምት ይቀበላሉ ብዬ ነበር፡፡››
እዚህ ላይ፣ ‹‹አይቆረጡም›› የሚለው መወገድን ያመለክታል፡፡ ይህንንም፣ ‹‹ከቤታቸው እንዳላስወግዳቸው›› ማለት ይቻላል፡፡
‹‹ክፉ ነገሮችን በማድረግ››
3፥8 ላይ ያህዌ በሕዝቦች ሁሉ ላይ እንደሚፈርድ ያስጠነቅቃል፡፡
ይህ ሐረግ ፍርዱን እየጠበቁ እንደ ነበር ያመለክታል፡፡
እየተናገረ ያለው እርግጥ መሆኑን ለማመልከት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የተናገረው ይህን ነው›› ወይም፣ ‹‹ይህ እኔ ያህዌ የተናገርሁት ነው››
ያህዌ ሕዝቦች ላይ የሚያመጣው ፍርድ የተራበ እንስሳ ታናሹን እንስሳ በሚያጠቃበት ሁኔታ ተመስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰላባውን እንደሚይዝ እንስሳ እኔም ተነሥቼ አጠፋቸዋለሁ››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች የሚናገሩት ስለ አንድ ነገር ሲሆን፣ ያህዌ ሕዝቦች ሁሉ ላይ እንደሚፈርድ አጽንዖት ይሰጣል፡፡
‹‹ቁጣ›› እና፣ ‹‹የቁጣ እሳት›› በመሠረቱ አንድ ናቸው፤ የሚያመለክቱት የያህዌ ቁጣ ምን ያህል ከባድ እንደሚሆን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ እሳት የሚነድ ቁጣዬ››
እዚህ ላይ የያህዌ ቁጣ በሚያቃጥል እሳት ተመስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቅናቴ መላውን ምድር እንደ እሳት ያቃጥላል››
3፥9-10 ላይ ያህዌ ከፍርድ በኃላ ሕዝቦችን እንደሚያድስ ይናገራል፡፡
3፥11-13 ላይ ያህዌ ከፍርድ የተረፉ ትሩፋንን ያጽናናል፡፡
‹‹አንደበት›› የመናገር ችሎታን ያመለክታል፡፡ ‹‹ሕዝቡ እውነትን›› እንዲናገሩ አደርጋለሁ››
ይህ ያህዌን ያመልካሉ ለማለት ጥቅም ላይ የዋለ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌን እንዲያመልኩ››
‹‹ተስማምተው›› በአንድነት ሆነው ማለት ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው በዚህ ዘመን ሱዳን ያለችበትን ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹በዚያ ጊዜ… ያ ሲሆን›› ይህ የሚያመለክተው የያህዌን ቀን ወዲያውኑ ተክትሎ የሚኖረውን የሰላምና የመታደስ ጊዜ ነው፡፡
ይህ ድርጊትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ባደረጋችሁ ነገር ከእንግዲህ በፍጹም አታፍሩም››
‹‹በጣም የሚታበዩ ሰዎች ሁሉ››
3፥11-13 ላይ ያህዌ ከፍርድ የተረፉ የእስራኤል ትሩፋንን ያጽናናል፡፡
በመጀመሪያው ሐረግ፣ ‹‹ትሩፋኑን›› በሁለተኛው ሐረግ አስቀምጦአል፡፡
ያህዌ ለእነዚህ ትሩፋን የሚያደርገው ጥበቃ እርሱ መጠጊያ ወይም መጠለያ ከመሆኑ ጋር ተመሳስሎአል፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹የያህዌ ስም›› ማንነቱን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ያህዌ ይመጣሉ፤ እርሱም ይረዳቸዋል››
‹‹ክፉ ነገር አያደርጉም››
‹‹ምላስ… በአንደበታቸው›› የሚለው ምላስ አንደበት እንዲናገር የሚያደርገውን ነገር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማንኛቸውም ክፉ ነገር አይናገሩም›› ወይም፣ ‹‹ክፉ ነገር አያወሩም››
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝቡ ስለሚያደርገው ቸርነት ሲናገር እነርሱ በሰላም ተመግበው የሚያርፉ በጐቹ መሆናቸውን ያመለክታል፡፡
3፥14-20 ላይ ሶፎንያስ ደስ እንዲላቸው ከፍርድ ለተረፉ ትሩፋን ይናገራል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ልጅ›› በከተማው የሚኖሩትን ሁሉ ይመለከታል፡፡
ሁለቱም ሐረጐች አንድ ዐይነት ትርጒም ቢኖራቸውም፣ ምን ያህል ደስ ሊላቸው እንደሚገባ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ደስ ይበላችሁ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ልብ›› የሰውን ውስጣዊ ሁለንተና ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፍጹም ሁለንተናሽ››
ቅጣትን ማስወገድ ቅጣትን መተው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ያህዌ አንቺን መቅጣቱን ትቶአል››
‹‹ክፉ›› የሚለው ድርጊትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ ወዲህ ሰዎች ይጐዱኛል ብለሽ አትፈሪም››
‹‹በዚያ ቀን›› ወይም፣ ‹‹ያ በሚሆንበት ጊዜ›› ይህ የሚያመለክተው የያህዌን ቀን ወዲያውኑ ተከትሎ የሚመጣውን የሰላምና የመታደስ ጊዜ ነው፡፡
ስሞቹ የሚያመለክቱት እዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ ‹‹ለኢየሩሳሌም ሕዝብ ለጽዮን ሕዝብ እንዲህ ይላል››
ደካማና ዐቅም ቢስ መሆን በእጆች መዛል ተመስሎአል፡፡ እዚህ ላይ ‹‹እጆች›› የሰውን ሁለንተና ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አትድከሚ››
3፥14-20 ላይ ሶፎንያስ ከፍርድ የተረፉ ትሩፋን ደስ እንዲሰኙ ይናገራል፡፡
‹‹እርሱ ኀያል ነው፤ ያድንሻል›› ያህዌ በብርቱ ጦረኛ ተመስሎአል፡፡ ‹‹እርሱ ብርቱ ጦረኛ ነው፤ ድል ይሰጣችኋል››
የእነዚህ ሁለት ሐረጐች ትርጉም ተመሳሳይ ሲሆን፣ የተደጋገመት ትሩፋኑ ወደ እርሱ በመመለሳቸው ያህዌ ምን ያህል ደስ መሰኘቱን አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
አማራጭ ትርጒሞቹ፣ 1) ‹‹በፍቅሩ ጸጥ ያሰኝሻል›› ወይም 2) ‹‹እርሱ ስለሚወድሽ ያድስሻል›› ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
ዕፍረት ሰዎች ላይ እንደ ሸክም መሆኑን ይናገራል፡፡ ‹‹ከእንግዲህ በዚያ ነገር አታፍሪም››
3፥19-20 ላይ ሶፎንያስ በቀጥታ ከፍርድ የተረፉ የእስራኤል ትሩፋን ደስ እንዲሰኙ ይናገራል፡፡
ይህ የሚያመለክተው አንባቢው ለሚከተለው ትኩረት እንዲሰጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተመልከቱ›› ወይም፣ ‹‹ልብ በሉ››
ይህም፣ ‹‹አንቺን ያስጨነቁትን በእርግጥ እቀጣቸዋለሁ›› ማለት ነው፡፡
በምርኮ የነበሩት እስራኤላውያን አንካሶችና የተበተኑ እንደ ነበሩ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ አንካሶችና እንደ ተበተኑ ሰዎች የሆኑትን የእስራኤል ትሩፋን እታደጋለሁ››
መራመድ የማይችል ሰው ወይም እንስሳ
እዚህ ላይ የተሟላ ሐሳቡ፣ ‹‹የምስጋና ምክንያት አድርጋቸዋለሁ›› ማለትም፣ ‹‹ሌሎች ያመሰግናቸዋል››
ውርደትና ዝና እንደ ድርጊት ሊነገሩ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ ሰዎች እንዲያከብሯቸው እንጂ፣ እንዲያፍሩ አላደርግም››
እነዚህ ሁለት ሐረጐች የሚናገሩት ስለ ተመሳሳይ ነገር ሲሆን፣ በምርኮ ያሉ ሰዎችን ያህዌ ወደ ትውልድ አገራቸው እንደሚያመጣ ያመለክታሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በዚያ ጊዜ በአንድነት ሰብስቤ ወደ ትውልድ አገራችሁ አመጣችኋለሁ››
‹‹በንጉሥ ዳርዮስ ሁለተኛ ዓመት›› ወይም፣ ‹‹ዳርዮስ ንጉሥ በሆነ በሁለተኛው ዓመት››
የሰዎቹ ስም በሙሉ እነዚህ ናቸው
‹‹በስድስተኛው ወር የመጀመሪያው ቀን፡፡›› ስድስተኛ ወር የሆነው በአይሁድ ቀን አቆጣጠር ነው፡፡ የመጀመሪያ ቀን በምዕራባውያን ቀን መቁጠሪያ ነሐሴ አጋማሽ ላይ ነው፡፡
ይህ ፈሊጣዊ ቃል ከእግዚአብሔር ስለ መጣ ልዩ ቃል ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ያህዌ መልእክት ሰጠ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ይህን መልእክት ተናገረ››
ይህ ብሉይ ኪዳን ውስጥ ለሕዝቡ የተገለጠ የእግዚአብሔር ስም ነው፡፡ ይህ እንዴት እንደሚተረጐም ከቃላት ትርጉም ገጽ ስለ ያህዌ የተጻፈውን ተመልከት፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራሱ ሐጌን ነው፡፡ መልእክቱን ለማስተላለፍ ያህዌ በሐጌ በኩል ተጠቀመ፡፡ ሐጌ 1፥1 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹በሐጌ በኩል››
ቤተ መቅደሱ
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ከእግዚአብሔር የመጣ ልዩ ቃል ያመለክታል፡፡ ሐጌ 1፥1 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ መልእክት ሰጠ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ይህን መልእክት ተናገረ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራሱ ሐጌን ነው፡፡ ትእዛዙን ለሕዝቡ ለማድረስ ያህዌ በሐጌ በኩል ተጠቀመ፡፡ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ከሐጌ 1፥1 ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣
ያህዌ ሕዝቡን እየገሠጸ ነው፡፡ ይህ መልስ የማያስፈልገው ጥያቄ እንደ ዐረፍተ ነገር መተርጐም ይችላል፡፡ ‹‹ይህ ጊዜው አይደለም››
የያህዌ ቤተ መቅደስ
መስከር ቀርቶ ጥምን ለማስታገሥ እንኳ በቂ ወይን ጠጅ የለም፡፡ ይህ ዐረፍተ ነገር መስከር ጥሩ ነገር ነው ማለት አለመሆኑን አንባቢው መረዳት አለበት፡፡
ደመወዝ ተቀበላችሁ ግን በቀዳዳ ኰረጆ የማስቀመጥ ያህል ነው የሆነባችሁ፡፡ አስፈላጊ ነገሮች ለመግዛት በቂ ገንዘብ አለማግኘት በቀዳዳ ኰረጆ ገንዘብ በማስቀመጥ ተመስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሠራተኛው የተቀበለው ደመወዝ የሚያስፈልገውን ነገር ከመግዛቱ በፊት አለቀ››
ቤተ መቅደስ ለመሥራት ይህ አንድ አስፈላጊ ነገር ብቻ ነው፡፡
‹‹ተመልከቱ›› ወይም፣ ‹‹አድምጡ›› ወይም፣ ‹‹የምነግራችሁን ልብ በሉ››
ያህዌ እፍ ስላለበት እንደ ዐመድ በነነ፤ ስለዚህ ሰዎቹ የሚፈልጉትን አላገኙም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምታገኙት ነገር እንዳይኖር አደረግሁ››
እርሱ የሚናገረው እርግጥ መሆኑን ለማመልከት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ ያህዌ የተናገረው ነው›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
ሌሊት የሚታየው ጠል ከሰማይ ደመና ሆኖ በሚወርድ ዝናብ ተመስሎአል፡፡ ሰማይ ስጦታ መስጠት እንዳልፈለገ ሰው ወይም ልጁን መመገብ እንደማይፈልግ ወላጅ ተመስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰማዩ ጠል እንዲዘንብ›› ወይም፣ ‹‹ጠል ዝናብ እንዲሆን አልፈለገም››
ለረጅም ጊዜ ዝናብ አለመዝነቡ ምድሪቱን ደረቅ እንዲያደርግ ያህዌ በነገረው ሰው ተመስሎአል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምድር ላይ እንዳይዘንብ ከለከለሁ››
ወይን ጠጅና ዘይት፣ የወይን ፍሬና የወይራ ፍሬ፣ ተተኪ ስም ነው፡፡
ይህ ሐረግ፣ ‹‹ብዙ በደከማችሁበት›› ተብሎ ሊተረጐም ይችላል፡፡ እጅ የሚሠራው ሥራ የሰው ልፋት ውጤት ተተኪ መጠሪያ ነው፡፡ እጅ ሰውን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹በርትታችሁ የሠራችሁት››
እነዚህን ስሞች እንዴት እንደተረጐምህ ከሐጌ 1፥1 ተመልከት፡፡
ድምፅና መልእክት ሰዎችን ይወክላሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለያህዌና ለሐጌ ታዘዙ››
የዚህ አማራጭ ትርጒም፣ 1) ፊት ያህዌን ይወክላል፡፡ ‹‹ሕዝቡ ያህዌን ፈሩ›› ወይም 2) ፊት የያህዌን ሓልዎት ይወክላል፡፡ ‹‹ሕዝቡ በያህዌ ሓልዎት ውስጥ መሆን ፈሩ››
‹‹ይህ ያህዌ የተናገረው ነው›› ወይም፣ ‹‹ይህን የተናገርሁ እኔ ያህዌ ነኝ››
መንፈስን ማነሣሣት ለሥራ ማነሣሣት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ የይሁዳን ገዥ የሰላትያልን ልጅ የዘሩባቤልን እንዲሁም የሊቀ ካህናቱን የኢዮሴዴቅን ልጅ የኢያሱን መንፈስና ከምርኮ የተረፈውን ሕዝብ ለሥራ አነሣሣ››
ባቢሎን ውስጥ በምርኮ የነበሩና በሕይወት ኖረው ወደ ኢየሩሳሌም የተመለሱ ሰዎች በስድስተኛው ወር ሃያ አራተኛው ቀን ይህ ማለት ራእዩ በመጣ በ23ኛው ቀን ማለት ነው፡፡ ይህ በአይሁድ አቆጣጠር ስድስተኛ ወር ነው፡፡ በምዕራውያን ቀን አቆጣጠር ሃያ አራተኛው ቀን የሚውለው መስከረም አጋማሽ ላይ ነው፡፡ በምዕራውያን ቀን አቆጣጠር ሃያ አራተኛው ቀን የሚውለው መስከረም አጋማሽ ላይ ነው፡፡
‹‹ንጉሥ ዳርዮስ በነገሠ ሁለተኛው ዓመት›› ወይም፣ ‹‹ዳርዮስ ንጉሥ በሆነ በሁለተኛው ዓመት››
ይህ የዕብራውያን ቀን አቆጣጠር ሰባተኛ ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን ቀን መቁጠሪያ ሃያ አንደኛው ቀን የሚውለው ጥቅምት አጋማሽ ላይ ነው፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ጥቅም ላይ የዋለው ከእግዚአብሔር የመጣውን ልዩ መልእክት ለማመልከት ነው፡፡ ሐጌ 1፥1 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ያህዌ መልእክት ሰጠ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ይህን መልእክት ተናገረ››
‹‹እጅ›› የሚለው ቃል ሐጌ ራሱን ያመለክታል፡፡ ይህን መልእክት ለመስጠት ያህዌ በሐጌ ተጠቅሞአል፡፡ 1፥1 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በሐጌ በኩል››
የእነዚህ ሰዎች ስም እንዴት እንደ ተረጐምህ ሐጌ 1፥1 ተመልከት፡፡
ያህዌ እየተሠራ ስለ ነበረው ቤተ መቅደስ ለሕዝቡ ይናገራል፡፡ ናቡከደነፆር ሙሉ በሙሉ ያወደመውን የድሮውን ቤተ መቅደስ አባቶቻቸው ሠርተው በነበረበት ቦታ ነበር እየሠሩት የነበረው ይህ ቤተ መቅደስ ከድሮው ቤተ መቅደስ በጣም ያነሰ ነበር፡፡
አዲሱ ቤተ መቅደስ ያው እንደ ቀድሞ እንደ ነበር አድርጐ ያህዌ ለሕዝቡ ይናገራል፡፡ ልብ እንዲሉ የቀድሞውን ቤተ መቅደስ አይተው ለነበሩ ሰዎች ይናገራል፡፡ ይህን መልስ የማያስፈልገው ጥያቄ እንደ ዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህን ቤተ መቅደስ በቀድሞ ክብሩ ያያችሁ ሰዎች ልብ እንድትሉ እፈልጋለሁ››
ስለ አዲሱ ቤተ መቅደስ የሚያስቡትን እንደሚያውቅ ያህዌ እየነገራቸው ነው፡፡ አዲሱ ቤተ መቅደስ እንደ ቀድሞው ቤተ መቅደስ እንደ ነበር ይናገራል፡፡ ይህን መልስ የማያስፈልገው ጥያቄ እንደ ዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹ስለዚህ አዲስ ቤተ መቅደስ የምታስቡትን አውቃለሁ››
አዲሱ ቤተ መቅደስ በጣም ትንሽ ስለ ነበር ማዘናቸውን እንደሚያውቅ ያህዌ ለሕዝቡ ይነግራቸዋል፡፡ ይህን መልስ የማያስፈልገው ጥያቄ እንደ ዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህን ያህል ጠቃሚ እንዳይደለ የምታስቡትን አውቃለሁ››
‹‹ከአሁን ጀምሮ ብርቱ ሁን››
እርሱ የሚናገረው እርግጥ መሆኑን ለማመልከት ያህዌ ስሙን በመጥራት ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ይህን ተናግሮአል›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
እርሱ የሚናገረው እርግጥ መሆኑን ለማመልከት ያህዌ ስሙን በመጥራት ይናገራል፡፡ ከሐጌ 1፥9 ይህን እንዴ እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹የሰራዊ ጌታ ያህዌ ይህን ተናግሮአል›› ወይም፣ ‹‹እኔ የሰራዊት ጌታ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
‹‹ምድርን አናውጣለሁ›› የሚለው፣ ‹‹የምድር መንቀጥቀጥ አመጣለሁ›› የምድር መንቀጥቀጡም፣ ‹‹ባሕርን›› እና፣ ‹‹የብሱን›› ያናውጣል ተብሎ ሊተረጐም ይችላል፤ ይህ መላውን ምድር የሚመለከት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ ሰማያትና ሕዝቦች እንደ ግዑዝ ነገሮች እንደሚናወጡ ያህዌ ይናገራል፡፡
ፍሬ ወይም ሌላ ነገር እንዲወድቅ ዛፍን ወደ ፊት ወደ ኃላ ለማነቃነቅ በምትጠቀምበት ግሥ መጠቀም ትችላለህ፡፡
ክብር እንደ አንድ ጠጣር ወይም ፈሳሽ አንድን መያዣ ማለት ቤተ መቅደሱን እንደሚሞላ አድርጐ ያህዌ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉሞቹ፣ 1) ቤተ መቅደሱ በጣም ያማረ ይሆናል፤ ‹‹ይህን ቤተ መቅደስ በጣም ያማረ አደርገዋለሁ›› ወይም 2) ብርና ወርቁን እንዲሁም ሌላውን ሀብት ጨምሮ፣ ‹‹ሕዝቦች ሁሉ የሚያመጡትን ብርና ወርቅ›› ይመለከታል፤ ‹‹ሕዝቦች ወደዚህ ቤት ብዙ ያማሩ ነገሮች ያመጣሉ››
‹‹ብርና ወርቅ›› ሕዝቦች ወደ ቤተ መቅደሱ የሚያመጡትን ሀብት ሁሉ ይወክላል፡፡ (ሐጌ 2፥7)
የሚናገረው እርግጥ መሆኑን ለማመልከት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ከሐጌ 1፥9 ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹የሰራዊት ጌታ ያህዌ ይህን ይላል›› ወይም፣ ‹‹እኔ የሰራዊት ጌታ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
ይህ በዕብራውያን ቀን አቆጣጠር ዘጠነኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን አቆጣጠር ሃያ አራተኛውን ቀን የሚውለው ታህሳስ አጋማሽ ላይ ነው፡፡
‹‹ዳርዮስ ንጉሥ በሆነ በሁለተኛው ዓመት›› ወይም፣ ‹‹ዳርዮስ ከነገሠ ሁለት ዓመት ሲሆነው››
የእነዚህን ሰዎች ስም እንዴት እንደ ተረጐምህ ሐጌ 1፥1 ተመልከት፡፡
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ጥቅም ላይ የዋለው ከእግዚአብሔር የመጣውን ልዩ መልእክት ለማመልከት ነው፡፡ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ሐጌ 1፥1 ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ መልእክት ሰጠ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ይህን መልእክት ተናገረ››
‹‹ለያህዌ የተለየ›› እና ‹‹ቅዱስ›› የተሰኙት ቃሎች የአንድ የዕብራይስጥ ቃል ትርጉም ናቸው፡፡ ‹‹የተቀደሰ ምግብ… ቅዱስ››
‹‹የሞተ ሰው ሥጋ ቢነካ››
ሐጌ ለካህናቱ የሰጠው መልስ ለካህናቱ እንዲናገር ያህዌ የነገረውን ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስለዚህም ሐጌ መለሰላቸው፣ እንዲሁ… የረከሰ ነው በማለት የያህዌን ቃል ነገራቸው፡፡››
‹‹ይህን ሕዝብና ይህን ወገን የምመለከተው እንደዚሁ ነው፡፡›› አንድ ቅዱስ ነገር የረከሰውን ቢነካ ርኩሱ ነገር እንደሚቀደስ ያህዌ ለካህናቱ ያሳስባል፡፡ ከዚያም ጣዖትን ያመልኩ ስለ ነበር የረከሱ እንዲሆኑ እንደሚያስብና በዚህም ምክንያት እነርሱ የሚነኩት ሁሉ እንደሚረክስ ያሳስባቸዋል፡፡
የሚናገረው በእርግጥ መሆኑን ለማመልከት ያህዌ ስሙን በመጥራት ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ሐጌ 1፥9 እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ እንዲህ ይላል›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
ይህን ተግባርን በሚመለከት ሁኔታ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የቤተ መቅደሱን የመጀመሪያውን ድንጋይ ከማስቀመጣችሁ በፊት››
‹‹20 መስፈሪያ›› አንድ፣ ‹‹መስፈሪያ›› ልኩ ስንት እንደ ሆነ አይታወቅም
‹‹50 ማድጋ›› አንድ ‹‹ማድጋ›› ልኩ ስንት እንደ ሆነ አይታወቅም
‹‹የሠራችሁትን ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹ሰብላችሁን››
የሚናገረው በእርግጥ መሆኑን ለማመልከት ስሙን በመጥራት ያህዌ ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ሐጌ 1፥9 እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ይህን ተናግሮአል›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
ይህ በዕብራውያን አቆጣጠር ዘጠነኛ ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን አቆጣጠር ሃያ አራተኛው ቀን የሚውለው ታህሳስ መሐል ነው፡፡ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ሐጌ 2፥10 ላይ ተመልከት፡፡
ይህን፣ ‹‹የያህዌን ቤተ መቅደስ መሠረት በጣላችሁበት›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡
ያህዌ ለሚሰጣቸው ተስፋ ቃል ሕዝቡን እያዘጋጀ ነው፡፡ ይህን ጥያቄ በዐረፍተ ነገር ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጐተራ ውስጥ ምንም ዘር እንደ ሌላ ማየት ትችላላችሁ››
‹‹የወይን፣ የበለስ፣ የሮማንና የወይራ ዛፎቻችሁ
ይህ አንድ ዐይነት ጣፍጭ ፍራፍሬ ነው፡፡ ስለዚህ ዛፍ እየተነገረ መሆኑን ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሮማን ዛፍ››
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ጥቅም ላይ የዋለው ከእግዚአብሔር የተለየ መልእክት መምጣቱን ለማመልከት ነው፡፡ ሐጌ 1፥1 ላይ ይህን እንዴ እንደ ተረጐምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ መልእክት ሰጠ›› ወይም፣ ‹‹ያህዌ ይህን መልእክት ተናገረ››
እነዚህ የሰዎች ስም ናቸው፡፡ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ሐጌ 1፥1 ላይ ተመልከት፡፡
ይህ የሚናገረው ስለ የትኛው ወር እንደ ሆነ ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹በዘጠነኛው ወር ሃያ አራተኛ ቀን››
‹‹ምድርን አናውጣለሁ›› የሚለውን፣ ‹‹የምድር መናወጥ አመጣለሁ›› በማለት መተርጐም ይቻላል፡፡ ሰማያትም እንደሚናወጡ ነገሮች አድርጐ ያህዌ ይናገራል፡፡ ይህ ሐሳብ እንዴት እንደ ተተረጐመ ሐጌ 2፥6 ተመልከት፡፡
ይህን ግሥ ዛፍ ላይ ያለ ፍሬ ወይም ሌላ ነገር እንዲወድቅ ዛፉን ወዲያ ወዲህ ከመነቅነቅ ጋር ማመሳሰል ይቻላል፡፡ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው 2፥6 ተመልከት፡፡
ይህ፣ ‹‹መላውን ፍጥረት›› ወይም፣ ‹‹ማንኛውንም ነገር›› እንደ ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ዙፋን›› የሚወክለው ላዩ ላይ የሚቀመጠውን ንጉሥ ነው፡፡ ‹‹በንጉሥ የሚገዛ አገር››
ምናልባትም እነዚህ፣ ‹‹መንግሥታት›› የእስራኤል ጠላቶች መሆናቸውን ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹የእስራኤል ጠላት የሆኑ መንግሥታት ከእንግዲህ ወዲህ እንዳይበረቱ ይህን አደርጋለሁ››
እዚህ ላይ ሰይፍ አሰቃቂ አሟሟትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹እያንዳንዱ ሰው በገዛ ራሱ ወንድም ይገደላል››
‹‹እኔ በምሠራበት ቀን››
የሚናገረው በእርግጥ መሆኑን ለማመለክከት ስሙን በመጥራት ያህዌ ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምኸው ሐጌ 1፥9 ተመልከት፡፡ ‹‹ይህ የሰራዊት ጌታ ያህዌ የተናገረው ነው›› ወይም ‹‹እኔ የሰራዊት ጌታ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
የእነዚህን ሰዎች ስም እንዴት እንደ ተረጐምህ ሐጌ 1፥1 ተመልከት
የሚናገረው በእርግጥ መሆኑን ለማመልከት ስሙን በመጥራት ያህዌ ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ሐጌ 1፥9 ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያህዌ ይህን ተናግሮአል›› ወይም፣ ‹‹እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ››
ሥልጣን እንዳላቸው ለማሳየት ሰነዶች ላይ ለማተም ነገሥታት የቀለበት ማተሚያ ይጠቀማሉ፡፡ እርሱ የያህዌን ቃል ስለሚናገር ዘሩባቤል ይህን ሥልጣን ከያህዌ ተቀብሏል፡፡
ይህ የዕብራይስጡ ስምንተኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያኑ (ጎርጎሳውያኑ) የዘመን አቆጣጠር በጥቅምት ወር መጨረሻና በኅዳር ወር መጀመሪያ ግድም የሚውለው የዓመቱ ክፍል ነው፡፡ (‘የዕብራውያኑ ወራትና መደበኛ ቁጥሮች’ የሚለውን ይመልከቱ)
“የንጉሥ ዳርዮስ ዘመነ መንግሥት ሁለተኛው ዓመት” ወይም “ንጉሥ ዳርዮስ ንጉሥ ከሆነ በኋላ በሁለተኛው ዓመት” (‘መደበኛ ቁጥሮች’ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ጥቅም ላይ የሚውለው ከእግዚአብሔር የመጣን የተለየ መልእክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ትኩ. “እግዚአብሔር መልእክት ሰጠ (አስተላለፈ)” ወይም “ያህዌ ይህንን መልእክት ተናገረ” (‘ፈሊጣዊ አነጋገር’ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በብሉይ ኪዳን ለነበሩት ሕዝቡ የገለጠው የእግዚአብሔር ስም ነው፡፡ ይህን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ በሚመለከት በትርጉም ቃል ገጽ ስለ ያሀዌ የተጠቀሰውን ይመልከቱ፡፡
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (‘ስሞችን እንዴት መተረጎም እንደሚገባ’ የሚለውን ይመልከቱ)
“በቀደሙት አባቶቻችሁ ላይ በጣም ተቆጥቶ ነበር”
ለሚመለስ ወይም እንደገና ለሚመለስ አንድ ሌላ ሰው የአመለካከት ለውጥ እያደረገ እንደሆነ አድርጎ ያህዌ ይናገራል፡፡ ሕዝቡ ወደ ያህዌ ተመለሱ ማለት እንደገና ለእርሱ የተሰጡ ይሆናሉ እርሱንም ያመልኩታል ማለት ሲሆን ያህዌ ወደ ሕዝቡ ተመለሰ ማለት ደግሞ እንደገና ይባርካቸዋል፣ ይረዳቸዋልም ማለት ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አንዳንድ ድርጊቶችን ከማድረግ መቆጠብ እነዚያን ድርጊቶች ከማድረግ እንደመመለስ ሆኖ ይነገራል፡፡ ‘ክፉ መንገዳችሁ’ እና ‘ክፉ ሥራችሁ’ የሚሉት ሐረጎች በመሠረቱ ትርጉማቸው አንድ ነው፡፡ አት. “ክፉ ሥራዎቻችሁን ሁሉ መሥራት አቁሙ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ጥምር አገላለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)
የእነዚህ የሁለቱም ሐረጎች ትርጉም የእስራኤል ሕዝብ ለያህዌ ሕግጋት አይታዘዙም ነበር ማለት ነው፡፡ ትኩ. “ነገር ግን ሕግጋቴን አያደምጡም” (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡3 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንደዚህ ብሎ ተናግሯል” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህንን ነው” (‘መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው’ የሚለውን ይመልከቱ)
ምላሽ የማይጠብቁት እነዚህ ሁለት ጥያቄዎች ለቀደሙት አባቶቻቸው የእግዚአብሔርን መልእክት ያወጁላቸው ቀደምት አባቶችም ሆኑ ነቢያት የሞቱ ስለመሆናቸው አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ ጥያቄዎቹ በገለጻ መልክ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አት. “አባቶቻችሁም ሆኑ ነቢያቶቻችሁ እዚህ የሉም፣ ምክንያቱም ሁሉም ሞተዋል” (መልስ የማይጠብቁ ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ አጽንዖት የሚሰጠው አዎንታዊ መልስ የሚጠብቅ መሆኑን ነው፡፡ ያህዌ የሚናገረው የሕዝቡ ቀደምት አባቶች እግዚአብሔርን ያለመታዘዛቸውን ውጤት እንደተቀበሉ ሲሆን ቃሉና ሥርዓቱ እነርሱን እንዳሳደዳቸውና እንደያዛቸው ሰው ሆኖ ቀርቧል፡፡ ጥያቄዎቹ በገለጻ መልክ ሊተረጎሙ ይችላሉ፡፡ አት. “ነገር ግን ለባሪያዎቼ ለነቢያት ያዘዝኳቸው ቃሎቼና ሥርዓቶቼ አባቶቻችሁን ይዘዋቸዋል፡፡” ወይም “ነገር ግን አባቶቻችሁ ባሪያዎቼ ነቢያት እንዲነግሯቸው ያዘዝኳቸውን ቃሎቼንና ሥርዓቶቼን ባለመታዘዛቸው ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡” (መልስ የማይጠብቁ ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት ሁለቱም ነቢያት ለሕዝቡ ቀደምት አባቶች የያህዌን መልእክት ያወጁበትን መንገድ ለመግለጽ የዋሉ ናቸው፡፡ (ጥምር አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
‘መንገዶች’ እና ‘ሥራዎች’ የሚሉት ቃላት ሁለቱም በመሠረቱ ትርጉማቸው አንድ ነው፡፡ ትኩ. ‘ባሕሪዎቻችን’ (ጥምር አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
‘ሳባጥ’ የሚባለው በዕብራውያን ዘመን አቆጣጠር አሥራ አንደኛው ወር ነው፡፡ ሃያ አራተኛው ቀን በአውሮፓውያን (ግሪጎርያን) አቆጣጠር በየካቲት ወር አጋማሽ ላይ የሚውል ነው፡፡ (የዕብራውያን ወሮች፣ መደበኛ ቁጥሮች እና ስሞችን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ የሚሉትን ይመልከቱ)
“የንጉሥ ዳርዮስ ዘመነ መንግሥት ሁለተኛው ዓመት” ወይም “ንጉሥ ዳርዮስ ንጉሥ ከሆነ በኋላ በሁለተኛው ዓመት” በዘካርያስ 1፡1 ላይ ይህንን እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ (‘መደበኛ ቁጥሮች’ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ጥቅም ላይ የሚውለው ከእግዚአብሔር የመጣን የተለየ መልእክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በዘካርያስ 1፡1 ላይ ይህንን እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “እግዚአብሔር መልእክት ሰጠ (አስተላለፈ)” ወይም “ያህዌ ይህንን መልእክት ተናገረ” (‘ፈሊጣዊ አነጋገር’ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (‘ስሞችን እንዴት መተረጎም እንደሚገባ’ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘መመልከት’ የሚለው ቃል ዘካርያስ ባየው ነገር እንደተደነቀ ያመለክታል፡፡
ደማቅ አበቦች ያሉት አነስተኛ የዛፍ ዓይነት ነው፡፡ (የማይታወቁትን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ዘካርያስ ማንነቱ ያልተገለጸውን መልአክ እያነጋገረ ነው፡፡ ይህ ‘በመጋላ (ቀይ) ፈረስ ላይ ከተቀመጠው ሰው’ ጋር ተመሳሳይ አይደለም፡፡
“ጌታው፣ እነዚህ ነገሮች ምንድን ናቸው?” እዚህ ላይ ‘ጌታ’ የሚለው የትሕትና አነጋገርን የሚያመለክት ነው፡፡
እነዚህ ሐረጎች የሚያመለክቱት በዘካርያስ 1፡8 ላይ ‘በአምባላይ (ቀይ) ፈረስ ላይ ተቀምጦ’ የነበረውን ሰው ነው፡፡ ትኩ. “በባርሰነት ዛፎች መካከል ቆሞ የነበረው ሰው … በባርሰነት ዛፎች መካከል ቆሞ የነበረው የያህዌ መልአክ” (‘ፈሊጣዊ አነጋገር’ የሚለውን ይመልከቱ)
‘እነዚህ’ እና ‘እነርሱ’ የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት በባርሰነት ዛፎች መካከል ከነበረው ሰው ጀርባ የነበሩትን መጋላ (ቀይ)፣ ሐመር (የቀይ ዳማ) እና አምባላይ (ነጭ) ፈረሶችን ነው፡፡ ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡- 1) በውስጠ-ታዋቂነት በፈረሶቹ ላይ የሚቀመጡ ሌሎች ሰዎች አሉ፣ እነዚህ ቃላትም የሚያመለክቱት እነዚያን በፈረሶቹ ላይ የሚቀመጡትን ነው፡፡ 2) ፈረሶቹ መነጋገር እንደሚችሉ ተደርገው የሰውኛ ገጽታ ተሰጥቷቸዋል፡፡ (ግምታዊ እውቀት፣ ውስጠ-ታዋቂ መረጃ እና ሰውኛ የሚሉትን ይመልከቱ)
እየተመላለሱ ምድርን እንዲቃኙ ያህዌ እነዚህን መላኩ ውስጠ-ታዋቂ ነው፡፡ ይህ የባዘኑ ወይም የጠፉ መሆናቸውን አያመለክትም፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ኢየሩሳሌም’ እና ‘ከተሞች’ የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት በእነዚያ ከተሞች የሚኖሩትን ሕዝቦች ነው፡፡ አት. “ለኢየሩሳሌም ሕዝቦችና ለይሁዳ ከተሞች ሕዝቦች” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
“በመልካም የሚያጽናና ቃል”
እዚህ ላይ ‘ቀንቻለሁ’ የሚለው እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመጠበቅ የነበረውን ጠንካራ ፍላጎት ያመለክታል፡፡
‘ሰላም አለ’ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሕዝቡ በሰላምና በዕርጋታ እንደሚኖሩ እያሰቡ መሆኑን ነው፡፡ አት. “ሰላማቸውንና ደህንነታቸውን እያጣጣሙ ባሉት ሕዝቦች በጣም ተቆጥቻለሁ” (‘ፈሊጣዊ አነጋገር’ የሚለውን ይመልከቱ)
“በኢየሩሳሌም ሕዝብ ላይ የተቆጣሁት በመጠኑ ብቻ ነበር”
“ሰላም አለ የሚሉት” ሕዝቦች ጥፋቱ እንዲብስ አደረጉ፡፡ ይህ ማለት ምንም እንኳን ያህዌ ኢየሩሳሌምን ለመቅጣት እነዚህን ሕዝቦች ቢጠቀምባቸውም እነርሱ ግን ያህዌ እነርሱ እንዲያደርጉ ካቀደው በላይ በኢየሩሳሌም ላይ ጉዳት አደረሱ ማለት ነው፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡- 1)ምንም እንኳን ሕዝቡ ወደ ምርኮ በሄዱበት ጊዜ ያህዌ ኢየሩሳሌምን የተዋት ቢሆንም፣ አሁን ግን ሕዝቡ ከምርኮ በተመለሱ ጊዜ እርሱም ወደ ኢየሩሳሌም ይመለሳል ወይም 2) ያህዌ ወደ ከተማይቱ እንደገና እየተመለሰ በሚመስል ሁኔታ ለኢየሩሳሌም በነበረው አመለካከት ላይ ለውጥ እንዳደረገና እንደገና እንደሚባርካቸው እንደሚረዳቸውም እየተናገረ ነው፡፡ አት. “ለኢየሩሳሌም እንደገና ምሕረቴን አሳያለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
‘በውስጥዋ’ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሩሳሌምን ሲሆን ‘ቤቴ’ የሚለው ደግሞ ለቤተ መቅደሱ ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ ይህ በተናጋሪ አነጋገር መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ሕዝቡ በኢየሩሳሌም ቤተ መቅደሴን ይገነባሉ” (ስመ-ምስል ስያሜ እና ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚሉትን ይመልከቱ)
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡3 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ ያወጀው ይህንን ነው” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ ያወጅሁት ይህንን ነው” (መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ገንቢዎች ከተማይቱን እንደገና ለመገንባት መሣሪያዎቻቸውን እንደሚጠቀሙ ነው፡፡ ይህ በአናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ገንቢዎች የመለኪያ ገመዳቸውን በኢየሩሳሌም ላይ ይዘረጋሉ” ወይም “ሕዝቡ ኢየሩሳሌምን እንደገና ይገነባሉ” (ግምታዊ እውቀት፣ ውስጠ-ታዋቂ መረጃ እና ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህን ቃላት የተናገረው ዘካርያስን ሲያነጋግር የነበረው መልአክ ነው፡፡
‘ከተሞቼ’ የሚለው የሚያመለክተው የይሁዳን ከተሞች ሲሆን በእነዚያ ከተሞች የሚኖሩትንም ሕዝቦች ይወክላል፡፡ በውሃ መያዣ በርሜል የተመሰሉትን እነዚያን ከተሞች፣ በጎነት የሚያጥለቀልቅ ውሃ እንደሆነ ሁሉ የእነዚያን ከተሞች ነዋሪዎች በበጎነት እንደሚያጥለቀልቃቸውና እንደገና ባለጠጎች እንዲሆኑ እንደሚያደርጋቸው ያህዌ ይናገራል፡፡ አት. “ከተሞቼ እንደገና ባለጠጎች ይሆናሉ” ወይም “በይሁዳ ከተሞች ያሉት ሕዝቦች እንደገና ባለጠጎች ይሆናሉ” (ስመ-ምስል ስያሜ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ጽዮን’ የሚለው ቃል የሚያመለክተው በከተማ የሚኖሩትን ሰዎች ነው፡፡ አት. “ያህዌ በጽዮን የሚኖረውን ሕዝብ እንደገና ያጽናናል” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
‘ዓይኖቼ’ የሚለው ቃል የሚመለከተውን ሰው ይወክላል፡፡ አት. “ወደ ላይ ተመለከትሁ” (በክፋይ የተወከለ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
ቀንዶች ብዙውን ጊዜ ወታደራዊ ኃይልን የሚወክሉ ተምሳሊቶች በመሆን ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡ እዚህ ላይ በተምሳሌትነተ የሚወክሉት የእስራኤልን መንግሥት ድል ያደረጉትን ኃያላን መንግሥታትን ነው፡፡ ‘ይሁዳ፣ እስራኤልና ኢየሩሳሌም’ የሚሉት ቃላት የሚወክሉት በእነዚያ ስፍራዎች የሚኖሩትን ሰዎች ነው፡፡ አት. “እነዚህ ቀንዶች የሚወክሉት ይሁዳን እስራኤልንና ኢየሩሳሌምን የበታተኑትን መንግሥታት ነው” (ተምሳሌታዊ ቋንቋ እና ስመ-ምስል ስያሜ የሚሉትን ይመልከቱ)
‘የብረት አንጥረኞች’ ወይም ‘የብረት-ሥራ ሠራተኞች’
ይህ የሚያመለክተው አራቱን ሙያተኞች ነው፡፡
እነዚህ ቀንዶች የእስራኤልን መንግሥት ድል ያደረጉትን ኃይለኛ መንግሥታት በተምሳሌትነት ያመለክታሉ፡፡ ‘ይሁዳ’ የሚለው ቃል በይሁዳ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ በዘካርያስ 1፡19 ላይ ከዚህ ጋር ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “እነዚህ ቀንዶች የይሁዳን ሕዝብ የበታተኑትን መንግሥታት ይወክላሉ፡፡” (ተምሳሌታዊ ቋንቋ እና ስመ-ምስል ስያሜ የሚሉትን ይመልከቱ)
የይሁዳን ሕዝብ በአሰከፊ ሁኔታ ሲጨቁኑ የነበሩት መንግሥታት ማንም ሰው ራሱን ቀና ማድረግ እንዳይችል እንዳደረጉ ተነግሮላቸዋል፡፡ አት. “በጣም እንዲሰቃዩ አደረጓቸው፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ወታደራዊ ኃይላቸውን በመጠቀም ይሁዳን ድል ለማድረግ የተነሱትን መንግሥታት ያህዌ መንግሥታቱ ቀንዳቸውን እንዳነሱ አድርጎ እየተናገረ ነው፡፡ የእነዚህን መንግሥታት ወታደራዊ ኃይል ሲደመስሱ የነበሩት አራቱ ሙያተኞች የመንግሥታቱን ቀንድ ሰብረው ወደ መሬት እንደጣሉ አድርጎ እየተናገረ ነው፡፡ አት. “በይሁዳ ምድር ላይ ወታደራዊ ኃይላቸውን የተጠቀሙትን የመንግሥታቱን ኃይል ለመደምሰስ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“መንግሥታቱ ያነሷቸውን ቀንዶች ለመስበር”
‘ዓይኖቼ’ የሚለው ቃል የሚመለከተውን ሰው ይወክላል፡፡ አት. “ወደ ላይ ተመለከትሁ” (በክፋይ የተወከለ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው ሕንፃዎችን ወይም ተለቅ ያለ የመሬት ይዞታን ለመለካት የሚጠቀምበት የተወሰነ ቁመት ያለው ገመድ
ስለሆነም የመለኪያውን ገመድ የያዘው ሰው እንደዚህ አለኝ
ይህ መልአክ ከዚህ በፊት ያልተከሰተ አዲስ ተሳታፊ ነው፡፡ (ቀደም ያሉና አዲስ ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለተኛውም መልአክ እኔን ሲያነጋግረኝ የነበረውን መልአክ እንደዚህ አለው፡፡
‘በገላጣ ስፍራ ትቀመጣለች’ የሚለው ሐረግ ቅጠር የሌላትን ከተማ ለሚገልጸው ቃል ትርጉም ሆኖ ያገለግላል፡፡ በከተማይቱ እጅግ ብዙ ሰዎች ስለሚኖሩ በዙሪያዋ ቅጥር መሥራት እስከማይቻል ድረስ በጣም ሰፊ ትሆናለች፡፡ አት. “ኢየሩሳሌም በዙሪያዋ ቅጥር አይኖራትም … አውሬዎችም በውስጥዋ …” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሰዎች ለጥበቃ ዓላማ በከተሞቻቸው ዙሪያ ቅጥር ይገነባሉ፡፡ እዚህ ላይ ያህዌ እርሱ ራሱ በዙሪያዋ የእሳት ቅጥር እንደሆነላት ሁሉ ኢየሩሳሌምን እንደሚጠብቃት ነው የሚናገረው፡፡ አት. “የእሳት ቅጥር በዙሪያዋ እንደሚሆንላት እኔ ኢየሩሳሌምን እጠብቃታለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንደዚህ ብሎ ተናግሯል” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህንን ነው” (‘መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው’ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላት ጥድፊያን ያመለክታሉ፣ ለሚከተለውም ትዕዛዝ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ ቃላቱ በቋንቋችሁ ጥድፊያን በሚያመለክት ሐረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት. “ሩጡ፣ ሩጡ” ወይም “ቶሎ በሉ፣ ቶሎ በሉ” (ጣምራ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ባቢሎንን ነው፡፡
‘አራቱ የሰማይ ነፋሳት’ የሚለው ሐረግ ‘በሁሉም አቅጣጫ’ ማለት ነው፡፡ ያህዌ ሕዝቡ በብዙ የተለያዩ አገሮች እንዲኖሩ ማድረጉን ነፍስ ከማንኛውም አቅጣጫ መንፈስ ከሚችልበት መንገደ ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ አት. “በየአቅጣጫው በትኛችኋለሁ፡፡ (ንፅፅሮሽ የሚለውን ይመልከቱ)
‘ባቢሎን ሴት ልጅ’ የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው የባቢሎንን ከተማ ነው፡፡ ያህዌ ስለ ከተማዋ ሴት ልጅ እንደሆነች አድርጎ እየተናገረ ነው፡፡ አት. “እናንተ በባቢሎች የምትኖሩ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዘካርያስ አሁን መናገር ይጀምራል፣ ደግሞም ኢየሩሳሌምን በዘረፏት መንግሥታት ላይ ይፈርድ ዘንድ ያህዌ እንዴት እንደላከው ይናገራል፡፡
በዘረፉአችሁ በሚለው በውስጠ-ታዋቂ ‘እናንተ’ የሚለው የሚያመለክተው ኢየሩሳሌምን ነው፡፡
‘መንካት’ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለመጉዳት የታሰበን መንካት ነው፡፡ አት. “የሚጎዳችሁ ማንም ቢሆን” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
የዓይን ብሌን በጣም ስስ (ለጉዳት የተጋለጠ) ከሆኑት የዓይን ክፍሎች አንዱ ነው፡፡ ‘የዓይን ብሌን’ የሚለው ፈሊጣዊ አባባል እጅግ ዋጋ ያለውን ነገር ያመለክታል፡፡ እዚህ ላይ እግዚአብሔር ለኢየሩሳሌም ታላቅ እሴት ሰጥቷታል ማለት ነው፡፡ አት. “ለእግዚአብሔር እጅግ ታላቅ ዋጋ ያለው” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
እጅን በአንድ ሌላ ሰው ላይ ማንሳት የጠላትነት አዝማሚያ ነው፡፡ እዚህ እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን የሚጎዷትን ያጠቃል የሚል ተምሳሌታዊ ትርጉም አለው፡፡ አት. “እኔ ራሴ እዋጋቸዋለሁ” ወይም “እኔ ራሴ አጠቃቸዋለሁ” (ተምሳሌታዊ ተግባር የሚለውን ይመልከቱ)
‘ዝርፊያ’ የሚለው ቃል በግሥ መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ትኩ. “ባሪያዎቻቸው ይዘርፏቸዋል”
‘ጽዮን’ የሚለው ‘ከኢየሩሳሌም’ ጋር አንድ ነው፡፡ ነቢዩ ስለ ከተማይቱ ሴት ልጅ እንደሆነች አድርጎ ይናገራል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡ - 1) ዘካርያስ ከተማይቱን መዘመር በሚችል ሰው በሰውኛ ይገልጻታል፡፡ ትኩ. “ጽዮን፣ እልል በዪ” ወይም 2) ‘የጽዮን ልጅ’ በከተማይቱ ለሚኖሩ ሕዝቦች ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ ትኩ. “የጽዮን ሕዝቦች፣ እልል በሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ፣ ሰውኛ እና ስመ-ምስል ስያሜ የሚሉትን ይመልከቱ)
“እኔ ራሴ ልመጣና በመካከላችሁ ልኖር ነው” ‘መስፈር’ ማለት ድንኳን መትከልና በድንኳኑ ተጠቅሞ መኖር ማለት ነው፡፡
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንደዚህ ብሎ ተናግሯል” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህንን ነው” (‘መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው’ የሚለውን ይመልከቱ)
ዘካርያስ የታላላቅ መንግሥታት ሕዝቦች የያህዌ ሕዝቦች እንደሚሆኑና ራሳቸውን ወደ ያህዌ እንዳስጠጉ ሁሉ እርሱን እንደሚያመልኩት አድርጎ ይናገራል፡፡ አት. “የታላላቅ መንግሥታት ሕዝቦች የያህዌ ሕዝቦች ይሆናሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ስመ-ምስል ስያሜ የሚሉትን ይመልከቱ)
‘በዚያን ጊዜ’
‘በመካከልሽም እኖራለሁ’
ዘካርያስ የሚወርሳት ቋሚ ንብረቱ እንደሆነች ሁሉ ያህዌ ይሁዳን እንደራሱ ምድር አድርጎ እንደሚናገር ይገልጻል፡፡ አት. “ያህዌ ይሁዳ ቋሚ ንብረቱ እንደሆነች አድርጎ ይናገራል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ሥጋ ለባሽ’ የሚለው ቃል የሰው ልጆችን ይወክላል፡፡ ትኩ. “ሕዝቦች ሁሉ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ቸል ካለበት ሁኔታ አንድ ሰው ለሥራ እንዳንቀሳቀሰው ሁሉ ያህዌ ተግባሩን መፈጸም አድርጎ ዘካርያስ ይናገራል፡፡ ይህ እንቅስቃሴው ወደ ኢየሩሳሌም የመመለስ ተግባሩን እንደሚያመለክት ተደርጎ ተወስዷል፡፡ አት. “እየመጣ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ፣ ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘የተቀደሰ ስፍራ’ የሚለው የሚያመለክተው ሰማይን ነው እንጂ በኢየሩሳሌም ያለውን ቤተ መቅደስ አይደለም፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ ለዘካርያስ ስለ ካህኑ ስለ ኢያሱ ራዕይ ያሳየዋል፡፡
“ኢያሱን ስለ ኃጢአት ሊከሰው ዝግጁ ሆኖ ሰይጣን ከኢያሱ በስተቀኝ ቆሞ ነበር፡፡”
የያህዌ መልአክ ይህንን ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የጠየቀው ለሚጠበቀው አዎንታዊ ምላሽ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ አባባል በገለጻ መልክ ሊቀርብ ይችላል፡፡ አት. “ኢያሱ ከእሳት የተነጠቀ ትንታግ ነው፡፡” (ምላሽ የማይጠብቅ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ትንታግ እየተቃጠለ ያለ ጉርማጅ እንጨት ነው፡፡ የያህዌ መልአክ ኢያሱ ከባቢሎን ምርኮ ተርፎ መምጣቱን እንጨቱ ሙሉ በሙሉ ከመቃጠሉ በፊት አንድ ሰው ከእሳት ውስጥ መዞ እንዳወጣው እየተናገረ ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ራዕይ ‘ያደፉ ልብሶች’ የኃጢአተኛነት ተምሳሌት ናቸው፡፡ (ተምሳሌታዊ ቋንቋ የሚለውን ይመልከቱ)
በፊቱ በሚለው በውስጠ-ታዋቂ ‘ከእርሱ’ (ፊት) የሚለው ቃል የሚያመለክተው መልአኩን ነው፡፡ ቃሉ የሚያመለክተው በዚያ የነበሩትን ሌሎች መላእክትን ነው፡፡
“ልነግርህ ያለሁት እውነተኛና አስፈላጊም ስለሆነ ልብ አድርገው”
የኢያሱ ልብሶች የኃጢአተኛነት ተምሳሌት ስለነበሩ፣ ልብሱን በማስወገድ መልአኩ የኢያሱን ኃጢአተኛነት እያስወገደ ነበር፡፡ ኃጢአትን ማስወገድ የሚለው አገላለጽ ፈሊጣዊ አባባል ሲሆን ትርጉሙም የኢያሱን በደል ከእርሱ አርቆለታል ማለት ነው፡፡ አት. “ኃጢአትህን ከአንተ አርቄያለሁ” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ጥሩ ልብስ’ በተምሳሌትነት የሚወክለው ጽድቅን ነው፡፡ (ተምሳሌታዊ ቋንቋ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ በውስጠ-ታዋቂ ‘እነርሱ’ (ያድርጉለት) የሚለው የሚያመለክተው በዚያ የነበሩትን ሌሎች መላእክት ነው፡፡
በራስ ላይ የሚጠመጠም ረጅም የጨርቅ ቁራጭ
ጠበቅ ባለ ሁኔታ ኢያሱን አዘዘው፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ አንድ ናቸው፡፡ ያህዌ ስለ መታዘዝ የሚናገረው ሰውዬው በያህዌ መንገድ ላይ እንደሚራመድ አድርጎ ነው፡፡ አት. “የምትታዘዘኝ ከሆነና ትዕዛዜን የምትጠብቅ ከሆነ” (ትይዩነት እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ቤቴ’ የሚለው ቃል ለቤተ መቅደሱ ምስለ-ምስል ስያሜ ሲሆን ‘አደባባዮቼ’ የሚለው ቃል ደግሞ የሚያመለክተው በቤተ መቅደሱ ዙሪያ የነበረውን ግቢ ነው፡፡ ቃላቱ በአንድነት ኢያሱ በአጠቃላይ በቤተ መቅደሱ ይዞታ ላይ ሥልጣነ ይኖረዋል የሚል ትርጉም አላቸው፡፡ አት. “በመቅደሴና በቅጥር ገቢው ላይ ሥልጣን ይኖርሃል” (ምስለ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
‘…መካከል ትገባና ትወጣ ዘንድ’ የሚለው ሐረግ ኢያሱ ወደ ያህዌ ዘንድ የመግባት መብት ያለው ቡድን አካል እንደሚሆንና ከእነርሱም እኩል መብት እንደሚኖረው የሚገልጽ ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ አት. “እነዚህ በፊቴ ያሉት እንደሚመጡ ሁሉ በፊቴ ትመጣ ዘንድ” (ፈሊጣዊ አባባል፣ ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
የያህዌ መልአክ ለኢያሱ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ይህ ሐረግ የሚያመለክተው በኢያሱ መሪነት ሥር በቤተ መቅደስ የሚያገለግሉትን ሌሎች ካህናትን ነው፡፡ ትኩ. “ከአንተ ጋር የሚኖሩት ሌሎች ካህናት” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ምልክት’ ለሚመለከቱት አንድ የተለየ ትርጉም የሚያስተላልፍ ነገርን የሚያመለክት ነው፡፡ ያህዌ በቤተ መቅደስ ውስጥ የሚያገለግሉት ካህናት ያህዌ ባሪያውን እንደሚያመጣ የሚያመለክቱ ምልክቶች እንደሆኑ አድርጎ እየተናገረ ነው፡፡
‘ቁጥቋጡ’ የሚለው ቃል እዚህ ላይ የሚያመለክተው በያህዌ ሕዝብ ላይ እንደ ንጉሥ የሚያገለግለውን መሲሐዊ ማንነት ነው፡፡ ያህዌ ስለዚህ ሰው ከዛፍ ላይ እንደበቀለ ቅርንጫፍ (ቁጥቋጥ) እንደሆነ አድርጎ ነው የሚናገረው፡፡ ‘ቁጥቋጥ’ የማዕረግ ስም ስለሆነ በእናንተም ቋንቋ ከዚህ ጋር በሚመጥን ቃል መተርጎም አለበት፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ድንጋይ’ የሚለው ቃል ምናልባት የከበረ ድንጋይን ወይም ዕንቁን የሚያመለከት ሳይሆን አይቀርም፡፡
ብርሃን የሚያንፀባርቁት የድንጋይ ገጽታዎች ዓይኖች እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አት. “በዚህ አንድ ድንጋይ ሰባት ገጽታዎች አሉት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጽሑፉን በድንጋዩ ላይ እንደሚቀርጽ በውስጠ-ታዋቂ ግልጽ ነው፡፡ አት. “በ ድንጋዩ ላይ ጽሑፍ እቀርጻለሁ፡፡” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
በሹል ብረት መጫር ወይም መቦርቦር
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንደዚህ ብሎ ተናግሯል” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህንን ነው” (‘መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው’ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ምድር’ የሚለው ቃል በምድሪቱ የሚኖሩትን ሕዝቦች ይወክላል፡፡ አት. “በዚህ ምድር የሚኖሩትን ሕዝቦች ኃጢአት በአንድ ቀን አስወግዳለሁ፡፡” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
‘በዚያን ወቅት’
‘ወይን’ እና ‘የበለስ ዛፍ’ ሁለቱም የብልጽግና ተምሳሌቶች ናቸው፡፡ ይህ ሐረግ ሕዝቡ በብልጽግናና በሰላም የሚኖሩበትን ተግባሮች ይገልጻል፡፡ አት. “በሰላም ስለሚኖሩ እያንዳንዱ ጎረቤቱን እንዲመጣና በወይኑና በበለሱ በታች እንዲያርፍ ይጋብዛል” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ዘካርያስ መልአኩ በነበረበት ጥልቅ ሃሳብ ጣልቃ የገባበትን መንገድ አንድ ሰው ሌላውን ሰው ከእንቅልፉ ከማንቃት ጋር አነፃፅሮታል፡፡ አት. “ከእንቅልፉ እንደሚነቃ ሰው ይበልጥ ንቁ እንድሆን አደረገኝ፡፡” (ንፅፅሮሽ የሚለውን ይመልከቱ)
እሳት የሚለኮስበት የመቅረዙ ጫፍ
በዚህ ሐረግ ላይ የተደረገው ግድፈት ቀደም ካለው ሐረግ ሊታከልበት ይችላል፡፡ (ግድፈት የሚለውን ይመልከቱ)
መልአኩ ይህንን መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ የጠየቀው ዘካርያስ እነዚህ ምን ማለት እንደሆኑ ሊያውቅ እንደሚገባው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በገለጻ መልክ ሊተረጎምም ይችላል፡፡ አት. “በእርግጥ እነዚህ ምን ማለት እንደሆኑ ታውቃለህ፡፡” (መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ከዘካርያስ ጋር የሚነጋገረው መልአክ ራዕዩን መግለጹን ይቀጥላል፡፡
በዚህ ሐረግ ውስጥ ግሥ ስለሌለበት በቋንቋችሁ ግሥ መጨመር አስፈላጊ ይሆናል፡፡ አት. “በኃይልና በብርታት አይሳካላችሁም፡፡” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡ - 1) ‘ኃይል’ እና ‘ብርታት’ የሚሉት ቃላት በመሠረቱ ትርጉማቸው አንድ ሲሆን አጽንዖት የሚሰጡትም የዘሩባቤልን ኃይል ታላቅነት ነው ወይም 2) ‘ኃይል’ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ወታደራዊ ጥንካሬን ሲሆን ‘ብርታት’ የሚለው ቃል ደግሞ የዘሩባቤልን ሥጋዊ አቅም ወይም ጉልበት ነው፡፡ አት. “በእርግጥ በአንተ ጥንካሬ አይደለም” ወይም “በወታደራዊ ጥንካሬም ሆነ በራስህ ጉልበት አይደለም” (ጣምራ አገላለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ያህዌ ዘሩባቤል የሚያጋጥሙት መሰናክሎች እንደ ትልቅ ተራራ እንደሆኑ አድርጎ የተናገረበት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ ይህንን መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ የጠየቀው እነዚህ መሰናክሎች ለዘሩባቤል ስኬት ምንም ተግዳሮት እንደማይሆኑ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ጥያቄው በገለጻ መልክ ሊተረጎምም ይችላል፡፡ አት. “ታላቅ ተራራ፣ አንተ ምንም አይደለህም፤ ዘሩባቤል ሜዳ ያደርግሃል” ወይም “መሰናክሎች እንደ ተራራ ታላላቅ መስለው ቢታዩም፣ አንድ ሰው በተስተካከለ ሜዳ ላይ እንደሚራምድ ያህል ዘሩባቤል ድል ይነሣቸዋል፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ እና መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ የሚሉትን ይመልከቱ)
መደምደሚያ ድንጋይ አንድ ነገር በሚገነባበት ጊዜ በመጨረሻ የሚቀመጠው ድንጋይ ነው፡፡ ይህ የሚያመለክተው በቤተ መቅደሱ ድምድማት ላይ የሚቀመጠውን ድንጋይ ነው፡፡ አት. “በቤተ መቅደሱ አናት ላይ የሚቀመጠውን ድንጋይ ያወጣል” ወይም “የቤተ መቅደሱን ግንባታ ያጠናቅቃል” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ለዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት፡ - 1) ‘ሞገስ’ የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ሞገስ ሲሆን ሕዝቡም እግዚአብሔር የተጠናቀቀውን ቤተ መቅደስ እንዲባርክ እየጠየቁ ነው፡፡ አት. “’እግዚአብሔር ይባርከው! እግዚአብሔር ይባርከው!’ እያሉ ሕዝቡ እየጮኹ ሳሉ” ወይም 2) ‘ሞገስ’ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ውበትን ሕዝቡም የተጠናቀቀው ቤተ መቅደስ ምን ያህል ውብ እንደሆነ እየተናገሩ ነው፡፡ አት. “ሕዝቡ ’ውብ! ውብ እኮ ነው!’ ብለው እየጮኹ ሳለ” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ከዘካርያስ ጋር የሚነጋገረው መልአክ ራዕዩን መግለጹን ይቀጥላል፡፡
ፈሊጣዊው አባባል ጥቅም ላየ የዋለው ከእግዚአብሔር የመጣን የተለየ መልእክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ አት. “እግዚአብሔር መልእክትን ሰጠኝ፣ እንዲህም አለኝ፡ - ‘የዘሩባቤል እጆች …’” ወይም “ያህዌ ይህንን መልእክት ነገረኝ፡ - ‘የዘሩባቤል እጆች …’” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘እጆች’ የሚለው ቃል የሚወክለው ዘሩባቤልን ነው፡፡ አት. “ዘሩባቤል መሠረቱን ጥሏል … የሚፈጽመውም እርሱ ነው፡፡” (በክፋይ የተወከለ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ቤት’ የሚለው ቃል የሚወክለው ቤተ መቅደሱን ነው፡፡ አት. “የዚህ ቤተ መቅደስ መሠረት” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ዘካርያስ ይህንን መልስ የማይጠብቀውን ጥያቄ የተጠቀመበት በተለይ ‘የጥቂቱን ነገር ቀን’ ስለናቁት ለመናገር ነው፡፡ አባባሉ በገለጻ መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት. “የጥቂቱን ነገር ቀን የናቁ ይደሰታሉ” (መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
‘የጥቂት ነገሮች ጊዜ’ ይህ ሐረግ የሚያመለክተው ሕዝቡ ቤተ መቅደሱን ሲገነቡ የነበሩበትንና ጥቂት እርምጃ እያሳዩ የመሰሉበትን ጊዜ ነው፡፡ አት. “የሥራው እርምጃ ዘገምተኛ የነበረበት ጊዜ” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው የሕንፃው ግድግዳዎች ትክክል መሆናቸውን ለማረጋገጥ ሕንፃውን የሚገነቡ የሚጠቀሙበት ከገመድ ጫፍ ከባድ ነገር የታሠረበት መሣሪያ ነው፡፡
እነዚህ የሚያመለክቱት ዘካርያስ በዘካ.4፡2-3 ላይ የተመለከታቸውን ሰባት መቅረዞችና ሁለት የወይራ ዛፎችን ነው፡፡
እነዚህ ሰባት መቅረዞች በተምሳሌትነት የያህዌን ዓይኖች ይወክላሉ፣ ነገር ግን ቃል በቃል የያህዌ ዓይኖች አይደሉም፡፡ መልአኩ የይህዌ ዓይኖች በመላው ምድር እንደሚዘዋወሩ አድርጎ የያህዌ ዓይኖች በምድር የሚደረገውን ሁሉ እንደሚመለከቱ ይና ገራል፡፡ አት. “እነዚህ ሰባት መቅረዞች በመላው ምድር የሚደረገውን ማንኛውንም ነገር የሚመለከቱትን የያህዌን ዓይኖች ይወክላሉ፡፡” (ተምሳሌታዊ ቋንቋ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ዘካርያስ ጥያቄውን በመቀየር ከሁለቱ የወይራ ዛፎች ጋር ስለተያያዙት ቅርንጫፎች ይጠይቃል፡፡
እነዚህ ቧንቧዎች ቀደም ባለው የዘካርያስ ራዕይ መግለጫ ላይ አልተጠቀሱም ነበር፡፡ ከመቅረዙ ዘንግ መቀመጫ ላይ ካለው ማሰሮ ጋር የተያያዙ እንደሚሆኑና ለሚነደው የመቅረዝ ዘንግ ዘይት የሚያቀብሉ ሳይሆኑ አይቀሩም፡፡
እዚህ ላይ ‘ወርቃማ’ የሚለው የሚያመለክተው የዘይቱን ቀለም እንጂ ዘይቱ ከወርቅ የተሠራ ነው ማለት አይደለም፡፡
መልአኩ ይህንን መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ የጠየቀው ዘካርያስ እነዚህ ምን ማለት እንደሆኑ ሊያውቅ እንደሚገባው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በገለጻ መልክ ሊተረጎምም ይችላል፡፡ አት. “በእርግጥ እነዚህ ምን ማለት እንደሆኑ ታውቃለህ፡፡” (መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ እነዚህን ሕዝቦች በተምሳሌትነት ይወክላሉ እንጂ ቃል በቃል ሕዝቡ አይደሉም፡፡ አት. “እነዚህ ሁለት ቅርንጫፎች የአዲስ የወይራ ዘይት ልጆችን ይወክላሉ” (ተምሳሌታዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አባባል እነዚህ ሰዎች በአዲስ የወይራ ዘይት ተቀብተዋል ማለት ነው፡፡ የተቀባ ሰው በያህዌ የተመረጠ ወይም ለተለየ ተግባር የተሾመ ነው፡፡ አት. “የተቀቡ ሰዎች” ወይም “ያህዌ የሾማቸው ሰዎች” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
‘…ፊት መቆም’ እርሱን ለማገልገል በአንድ ሰው ሕላዌ ፊት መቆም ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
‘አልሁ’ በሚለው በውስጠ-ታዋቂ ‘እኔ’ የሚለው የሚያመለክተው ዘካርያስን ነው፡፡
‘እነሆ’ የሚለው ቃል ዘካርያስ በተመለከተው ነገር እንደተገረመ ያሳያል፡፡
አንድ ‘ክንድ’ 46 ሴንቲ ሜትር ነው፡፡ አት. “ርዝመቱ 9.2 ሜትር፣ ወርዱ 4.6 ሜትር” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ርቀት የሚለውን ይመልከቱ)
ከዘካርያስ ጋር የሚነጋገረው መልአክ ራዕዩን መግለጹን ይቀጥላል፡፡
‘ይህ’ የሚለው ቃል የሚያመለክተው የመጽሐፉን ጥቅልል ነው፡፡ የመጽሐፉ ጥቅልል በጥቅልሉ ውስጥ ለተጻፈው ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ አት. “በዚህ መጽሐፍ ጥቅልል ውስጥ ያለው እርግማን ነው፡፡” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
‘በምድር ሁሉ’ የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው በምድሩ ያለውን ማንኛውንም ስፍራ ነው፡፡ ርግማኑ በምድሪቱ ውስጥ በሚኖር በማንኛውም ሰው ላይ እንደሚደርስ ይጠቁማል፡፡ አት. “በመላ ምድሪቱ ባለ ማንኛውም ሰው ላይ ማለት ነው” (ፈሊጣዊ አባባል፣ ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህን ሕዝቦች ከምድሪቱ የሚያስወግደው ያህዌ አንድ ሰው ከዛፍ ላይ ቅርንጫፍ እንደሚቆርጥ ሲቆርጣቸው እንደነበረ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ይህ በተናጋሪ መልክ ሊቀርብ ይችላል፡፡ አት. “ያህዌ ማንኛውንም ሌባ ያስወግዳል … ያህዌ በሐሰት መሐላ የሚምለውን ሁሉ ያስወግዳል” ወይም “ያህዌ ማንኛውንም ሌባ ከምድሪቱ ያስወግዳል … ያህዌ ከምድሪቱ በሐሰት የሚምለውን ማንኛውንም ሰው ያስወግዳል፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚሉትን ይመልከቱ)
“የመጽሐፉ ጥቅልል በአንድ በኩል የሚለው … የመጽሐፉ ጥቅልል በሌላ በኩል የሚለው”
“እልከዋለሁ”
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንደዚህ ብሎ ተናግሯል” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህንን ነው” (‘መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው’ የሚለውን ይመልከቱ)
የሌባውንና በሐሰት የሚምለውን ቤቶች የሚያጠፋው ርግማን ሰዎቹ የሚኖሩባቸው ቤቶች የተሠሩባቸውን የሕንፃ ቁሳቁሶች እንደሚያቃጥል ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አት. “እንጨቱንና ድንጋዩን ያጠፋል” ወይም “ሙሉ በሙሉ ያጠፋዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና በክፋይ የተወከለ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
‘ዓይኖች’ የሚለው ቃል የሚወከለው የሚመለከተውን ሰው ነው፡፡ አት. “ወደ ላይ ተመልከት” (በክፋይ የተወከለ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
‘ኢፍ’ ደረቅ ነገሮች የሚለኩበት የልኬት መስፈሪያ ሲሆን መጠኑም 2.2 ሊትር ነው፡፡ እዚህ ላይ ቃሉ አንድ ኢፍ ደረቅ ነገሮች ለሚይዘው መስፈሪያ ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ አት. “ይህ ሊመጣ ያለው የመለኪያው ቅርጫት ነው” ወይም “ይህ ሊመጣ ያለው ትልቅ መስፈሪያ ነው” (መጽሐፍ ቅዱሳዊ የፍሳሽ መጠን እና ስመ-ምስል ስያሜ የሚሉትን ይመልከቱ)
ቅርጫቱ የሕዝቡን በደል በተምሳሌትነት ይወክላል ነገር ግን ቃል በቃል በደላቸው አይደለም፡፡ አት. “ይህ ቅርጫት በመላው ምድሪቱ ያሉትን ሰዎች በደል ይወክላል፡፡” (ተምሳሌታዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በተናጋሪ መልኩ ሊቀርበ ይችላል፡፡ አት. “አንድ ሰው ከቅርጫቱ ላይ የእርሳሱን ክዳን አነሣ” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚሉትን ይመልከቱ)
“ከእርሳሱ ክዳን በታች በቅርጫቱ ውስጥ የተቀመጠች ሴት ነበረች”
ሴትዮዋ ርኩሰትን ትወክላለች፡፡ አት. “ይህች ሴት ርኩሰትን ትወክላለች” (ተምሳሌታዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
“መልሶ አስገባት … የእርሳሱንም ክዳን ገፍቶ” ‘መልሶ አስገባት’ ወይም ‘ወረወራት’ የሚለው ቃል መልአኩ እነዚህን ነገሮች በእንዴት ያለ ኃይል እንዳከናወነ ያመለክታል፡፡ ሴቲቱንም ሆነ ክዳኑን ቃል በቃል አልወረወራቸውም፡፡
‘ዓይኖች’ የሚለው ቃል የሚወከለው የሚመለከተውን ሰው ነው፡፡ አት. “ወደ ላይ ተመልከት” (በክፋይ የተወከለ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አባባል ይበሩ ነበር የሚል ትርጉም አለው፡፡ አት. “ይበሩ ነበር” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
ሽመላ ከሁለት እስከ አራት ሜትር ርዝመት የሚሆን ክንፍ ያለው ትልቅ የወፍ ዘር ነው፡፡ ዘካርያስ የሴትዮዋን ክንፍ ስፋት መጠን ከሽመላ ክንፍ ጋር ያነጻጽረዋል፡፡
‘ምድር’ እና ‘ሰማይ’ የሚሉት ቃላት ሰማይን ለማመልከት ጥቅም ላይ የዋሉ የ… ዓይነት ናቸው፡፡ ሁለቱ ሴቶች ከቅርጫቱ ጋር መብረራቸው ውስጠ-ታዋቂ ነው፡፡ አት. “ቅርጫቱን ወደ ሰማይ አነሱትና በረሩ” (…ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
የተደረገው ግድፈት ቀደም ካለው ቁጥር ሊወሰድ ይችላል፡፡ አት. “ቅርጫቱን የሚወስዱት በሲናር ምድር ቤተ መቅደስ ሊሠሩለት ነው፡፡” (ግድፈት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በተናጋሪ መልክ ሊቀርብ ይችላል፡፡ አት. “ቅርጫቱን እዚያ ያስቀምጡታል” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚለውን ይመልከቱ)
‘በተዘጋጀለት ስፍራ’ የሚሉት ቃላት አንድን መድረክ ወይም ቅርጫቱን የሚያስቀምጡበት አንድ ዓይነት የተዋቀረ ዝግጅትን ያመለክታል፡፡
‘ዓይኖች’ የሚለው ቃል የሚወከለው የሚመለከተውን ሰው ነው፡፡ ትኩ. “ወደ ላይ ተመልከት” (በክፋይ የተወከለ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለተኛው ሐረግ በአንደኛው ሐረግ ያሉትን ተራራዎች ስለገለጻቸው ሁለቱ በአንድነት ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡ ትኩ. “በሁለቱ የናስ ተራሮች መካከል”
ፈረሶቹ ሠረገሎቹን እንደሚስቡ ውስጠ-ታዋቂ ነው፡፡ አት. “የመጀመሪያውን ሠረገላ የሚስቡት ቀይ ፈረሶች ነበሩት” ወይም “የመጀመሪያውን ሠረገላ የሚስቡት ቀይ ፈረሶች ነበሩ” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሐረጉ የሚያመለክተው ንፋስ የሚነፍስባቸውን አራት አቅጣጫዎች ማለትም ሰሜንን፣ ምሥራቅን፣ ደቡብንና ምዕራብን ነው፡፡ ይሁን እንጂ አንዳንድ ዘመናዊ ትርጉሞች ይህንን ዕብራይስጣዊ አገላለጽ ‘አራቱ መናፍስት’ ማለት እንደሆነ አድርገው ይተረጉሙታል፡፡
‘…ፊት መቆም’ የሚለው ፈሊጣዊ አባባል እርሱን ለማገልገል በአንድ ሰው ሕላዌ ፊት መቆም ማለት ነው፡፡ ይህንን በዘካርያስ 4፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የምድርን ሁሉ ጌታ ማገልገል” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
አንዳንድ ዘመናዊ ትርጉሞች ይህንን የዕብራይስጥ ሐረግ “ነጫጮቹ ፈረሶች ከእነርሱ በኋላ ይሄዳሉ” የሚል ትርጉም ጥቁሮቹን ፈረሶች ተከትለው ወደ ሰሜን አገር እንደሚሉ አድርገው ያቀርባሉ፡፡
እዚህ ላይ ፈረሶቹ የሚስቧቸውን ሠረገሎች ይወክላሉ፡፡ አት. “ነጫጭ ፈረሶች ያሉት ሠረገላ … ነው፤ ዝንጉርጉር ፈረሶች ያሉት ሠረገላ … ነው” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
“መልአኩ ጮክ ብሎ እንዲህ አለኝ”
“ወደ ጥቋቁሮቹ ተመልከተ”
‘መንፈሴ’ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ያህዌን ነው፣ ስለሆነም ብዙ ትርጉሞች ‘የያህዌ መንፈስ’ በማለት ትርጉሙን ቀይረውታል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡ 1) ‘መንፈሴ’ የሚለው ቃል የያህዌን ስሜት ይወክላል፣ እርሱንም ማሳረፍ ማለት ሠረገሎቹ ያህዌ በሰሜኑ ምድር ከእንግዲህ እንዳይቆጣ ያደርጉታል ማለት ነው፡፡ ትኩ. “የሰሜኑን ምድር በሚመለከት ያለኝን ቁጣ ያረጋጉታል” ወይም 2) ‘መንፈሴ’ የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ሕላዌ ይወክላል፣ ስለዚህ ሠረገሎቹ በሰሜን የሚኖሩት አይሁድ የእግዚአብሔርን በረከት እንዲያጣጥሙ ያደርጓቸዋል፡፡ ትኩ. “መንፈሴ በሰሜኑ ምድር እንዲያርፍ ያደርጉታል” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አባባል አንድ የተለየ መልእክትን ለማሰተዋወቅ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ አት. “ያህዌ እንዲህ የሚል መልእክት ሰጠኝ፡ ‘…ውሰድ’” ወይም “ያህዌ ይህንን መልእክት ነገረኝ፡ ‘…ውሰድ’” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ የሚለውን ይመልከቱ)
‘ዛሬ’
“ለኢያሱ እንደዚህ ብለህ ንገረው”
‘ቅርንጫፍ’ የሚለው ቃል በያህዌ ሕዝብ ላይ በንጉሥነት የሚያገለግለውን መሲሐዊ ግለሰብ ያመለክታል፡፡ ያህዌ ይህ ሰው በዛፍ ላይ እንደበቀለ ቅርንጫፍ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ ‘ቅርንጫፍ’ የሚለው ቃል ሹመትን የሚያመለክት በመሆኑ በእናንተም ቋንቋ ከዚሁ ጋር ተመጣጣኝ በሆነ ቃል መተርጎም አለበት፡፡ በዘካርያስ 3፡8 ላይ ይህንን ቃል እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
‘ይንሰራፋል’ የሚለው ቃል የአንድን ተክል ዕድገት ያመለክታል፣ ስለሆነም ሰውዬው ‘ቅርንጫፍ’ ነው የሚለውን ተለዋጭ ዘይቤ ይቀጥላል፡፡ ይህ ሰውዬው የቤተ መቅደሱን እንደገና መታነጽ ለመቆጣጠር እንደሚገለጥ ወይም ወደ ሥልጣን እንደሚመጣ የሚያመለክት ይመስላል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡ 1) ‘ቅርንጫፉ’ ንጉሥም ካህንም እንደሚሆን፣ ወይም 2) ‘ቅርንጫፉ’ ንጉሥ ንጉሣዊ ሥልጣኑን የሚጋራ ሌላ ሰው ደግሞ ካህን እንደሚሆን ነው፡፡ አት. “በዙፋኑ ላይ ካህን ይኖራል”
‘ሁለቱ’ የሚለው ቃል የንጉሥነትና የካህንነት ሚናዎችን ያመለክታል፡፡ የዚህ ሐረግ ትርጉም ቀደም ባለው ሐረግ ትርጉም ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡ 1) ‘ቅርንጫፉ’ በታማኝነት የንጉሥነትና የካህንነት ተግባሩን ይወጣል እንጂ አንደኛውን ተግባር ለመፈጸም ብሎ ሌላኛውን አይተውም፣ ወይም 2) እንደ ንጉሥ የሚያገለግለውና እንደ ካህን የሚያገለግለው ሁለቱም በየግላቸው በታማኝነት ተግባራቸውን ያከናውናሉ፣ በአንድነትም በሰላም ሥራቸውን የሚያከናውኑ ይሆናሉ፡፡
ይህ በተናጋሪ መልኩ ሊቀርብ ይችላል፡፡ አት. “አክሊሉን ትሰጣለህ” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚሉትን ይመልከቱ)
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ የሚለውን ይመልከቱ)
አንዳንድ ዘመናዊ ትርጉሞች ይህንን ሐረግ፣ “ለሶፎንያስ ልጅ ለጋስነት እንደ መታሰቢያ” ወይም “ለጋስ ለሆነው ለሶፎንያስ ልጅ እንደ መታሰቢያ” ብለው ይተረጉሙታል፡፡ በተጨማሪም አንዳንድ ዘመናዊ ትርጉሞች ‘ሔን’ የሚለውን ስም ‘ኢዮስያስ’ እንደሚል አድርገው ይተረጉሙታል፡፡
ይህ በባቢሎን የቀሩትን ነው የሚያመለክተው፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
በብዙ ቁጥር ‘እናንተም’ የሚለው የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡ (አንተ እና እናንተ የሚሉት አቀራረብ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘መስማት’ ማለት መታዘዝ ማለት ነው፣ ‘ድምፅ’ የሚለውም የሚወክለው ያህዌ የሚናገረውን ቃል ነው፡፡ አት. “በእውነት አምላካችሁ ያህዌ የሚናገረውን ታዘዙ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
‘አራተኛው ቀን ሲሆን’ (መደበኛ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
‘ካሴሉ’ በዕብራውያን ዘመን አቆጣጠር ዘጠነኛው ወር ነው፡፡ የካሴሉ ወር በአውሮፓውያን (በጊሪጎርያን) ዘመን አቆጣጠር ወደ ኅዳር ወር መጨረሻ አካባቢ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወሮች እና ስሞችን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አባባል አንድ የተለየ መልእክትን ለማሰተዋወቅ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ አት. “ያህዌ ለዘካርያስ መልእክት ሰጠው’” ወይም “ያህዌ ይህንን መልእክት ለዘካርያስ ነገረው” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘መለመን’ ማለት መማፀን ወይም አጣዳፊ ጥያቄ ማቅረብ ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ ‘ፊት’ የሚለው ለያህዌ ሕላዌ ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ አት. “ያህዌ በተገኘበት” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
“5ተኛው ወር በሚሆንበት ጊዜ ማዘን ይገባኛል?” በግምታዊው እውቀት መሠረት በኢየሩሳሌም የነበረው ቤተ መቅደሱ በባቢሎናውያን የፈረሰው በዚህ ወር ስለነበረ የአይሁድ ሕዝቦች በዕብራውያን ዘመን አቆጣጠር በአምስተኛው ወር በከፊል ይጾሙ ነበር፡፡ አምስተኛው ወር በአውሮፓውያን (ጊሪጎሪያን) አቆጣጠር በሐምሌ ወር መጨረሻና በነሐሴ ወር መጀመሪያ ላይ ይውላል፡፡ (መደበኛ ቁጥሮች፣ ግምታዊ እውቀት፣ ውስጠ-ታዋቂ መረጃ እና የዕብራውያን ወሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
‘በመጾም’
ይህ ፈሊጣዊ አባባል አንድ የተለየ መልእክትን ለማሰተዋወቅ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ የሚል መልእክት ሰጠኝ፡ ‘…ተናገር’” ወይም “የሠራዊት ጌታ ያህዌ ይህንን መልእክት ነገረኝ፡ ‘…ተናገር’” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
‘5ተኛውና 7ተኛው ወሮች ሲሆኑ’ (መደበኛ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
‘ወር’ የሚለው ቃል በመተርጎም ወቅት ሊጨመር ይችላል፡፡ አት. “በአምስተኛው ወር” (ግድፈት የሚለውን ይመልከቱ)
በግምታዊው እውቀት መሠረት የባቢሎን ንጉሥ በይሁዳ ላይ ገዢ አድርጎ ከሾመው ከጎዶልያስ መገደል በኋላ በኢየሩሳሌም ቀርተው የነበሩት አይሁድ ወደ ግብፅ የሸሹት በዚህ ወር ስለነበረ አይሁድ ያለቅሱ ነበር፡፡ ሰባተኛው ወር በአውሮፓውያን (ጊሪጎሪያን) አቆጣጠር በመስከረም ወር መጨረሻና በጥቅምት ወር መጀመሪያ ላይ ይውላል፡፡ (ግምታዊ እውቀት፣ ውስጠ-ታዋቂ መረጃ እና የዕብራውያን ወሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
በግምታዊው እውቀት መሠረት የእስራኤል ሕዝቦች በባቢሎን ለሰባ ዓመታት ባሪያዎች ሆነው ነበር፡፡ (ግምታዊ እውቀት፣ ውስጠ-ታዋቂ መረጃ እና ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
ጥያቄው የተጠየቀው ሕዝቡ የመጾማቸው እውነተኛ ምክንያት ምን እንደነበረ እንዲያስቡ ለማድረግ ነው፡፡ በገለጻ መልክ ሊተረጎም ይችላል፡ -አት. “በእርግጥ ትጾሙ የነበረው ለእኔ አልነበረም” (መልስ የማያጠብቅ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡ 1) ሃይማኖታዊ በዓላትን ሲያከብሩ ፈንጠዝያ ያደርጉና ይጠጡ የነበሩት፣ ወይም 2) በማይጾሙበት ጊዜ ሁሉ ሲበሉና ሲጠጡ የነበሩት
ጥያቄው የተጠየቀው ሕዝቡ በሚበሉበትና በሚጠጡበት ጊዜ ያህዌ ያከብሩ እንደነበረ ወይም እንዳልነበረ እንዲያስቡ ለማድረግ ነው፡፡ አት. “ትበሉና ትጠጡ የነበራችሁት ለራሳችሁ ነበር” (መልስ የማያጠብቅ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት ሕዝቡን ለመዝለፍ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በገለጻ መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት. “እነዚህ ተመሳሳይ ቃላት ናቸው … ለምዕራብ” (መልስ የማያጠብቅ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘አንደበት’ የሚለው በአንደበት ለተነገረው ቃል ስም-ምስል ስያሜ ነው፡፡ አት. “በቀደሙት ነቢያት ቃል” ወይም “በቀደሙት ነቢያት በኩል” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
“አሁንም በኢየሩሳሌም እየኖራችሁ ነው”
ከተራራው ወይም ከሰንሰለታማ ተራሮች በስተግርጌ ያሉ ኮረብቶች
ይህ ፈሊጣዊ አባባል አንድ የተለየ መልእክትን ለማሰተዋወቅ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ አት. “ያህዌ ለዘካርያስ መልእክት ሰጠው፣ እንዲህም አለው ‘ያህዌ’” ወይም “ያህዌ ይህንን መልእክት ለዘካርያስ ነገረው፡ - ‘ያህዌ’” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
የነገር ስም የሆኑት ‘ፍትሕ’፣ ‘ታማኝነት’ እና ‘ምሕረት’ በቅጽል መልክ ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አት. “በምትዳኙበት ጊዜ፣ ፍትሐዊ ሁኑ፣ ለኪዳኑ ታማኝ፣ መሐሪም ሁኑ” (የነገር ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
‘ይህንን’ የሚለው ቃል እያንዳንዱ ሰው እንዴት መዳኘት እንዳለበት የሚያመለክት ነው፡፡
ባሏ የሞተባት ሴት
ወላጆቹ የሞቱበት ልጅ
ከራሱ አገር ወደ ሌላ አገር የሄደ ሰው
እዚህ ላይ ‘ልብ’ የሚለው የአንድን ሰው ሃሳብ ይወክላል፡፡ አት. “ክፋትን ለማድረግ ዕቅድ ማቀድ የለባችሁም” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ባለቤቱ በጫንቃው (ትከሻው) ላይ ቀንበር እንዳይጭንበት የሚከለክል በሬ ምስል ነው፡፡ አት. “እልኸኛ መሆን” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከያህዌ የሆነውን መልእክት እንዳይሰሙ የሆነ ነገር ጆሮአቸው ውስጥ የሚያደርጉ ሰዎች ምስል ነው፡፡ ይህ ተለዋጭ ዘይቤ ለመስማትና ለመታዘዝ ፈቃደኛ ያልሆኑ ሰዎችን ይወክላል፡፡ አት. “ለመስማት እምቢ አሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌን ለመስማትና ለመታዘዝ ፈቃደኛ ያልሆኑት ሕዝቦች ከማይበገር ድንጋይ ጋር ተነፃፅረዋል፡፡ እዚህ ላይ ልብ የሰውን ፈቃድ ወክሏል፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ የያህዌን ሕግ ወይም ቃሉን እንዳይሰሙ በእልኸኛነት እምቢ አሉ” (ምስስሎሽ የሚለውን ይመልከቱ)
“ባለፉት ዘመናት”
እዚህ ላይ ‘የነቢያቱ አንደበት’ የሚለው ነቢያቱ በአንደበታቸው ለተነገሩት ቃል ስም-ምስል ስያሜ ነው፡፡ ትኩ. “በነቢያቱ ቃል አማካይነት” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ በመንገድ ላይ ያገኘውን ሁሉ እንደሚበታትን ዓውሎ ንፋስ ሕዝቡን እንዴት እንደሚበታትናቸው እየተናገረ ነው፡፡ አት. “ዓውሎ ንፋስ ነገሮችን (ዕቃዎችን) እንደሚበታትነ እበታትናቸዋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በሚጓዝበት ጊዜ እጅግ ፈጣን ሽክርክሪት የሚሠራና ጉዳት ሊያደርስ የሚችል ጠንካራ ንፋስ
‘ደስ የምትል ምድር’ ወይም ‘ፍሬያማ ምድር’
ይህ ፈሊጣዊ አባባል አንድ የተለየ መልእክትን ለማሰተዋወቅ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ በዘካርያስ 7፡4 ላይ ይህንን እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “ያህዌ መልእክት ሰጠኝ፣ እንዲህም አለኝ ‘ያህዌ’ ” ወይም “ያህዌ ይህንን መልእክት ነገረኝ፣ እንዲህም አለኝ ፡ -‘ያህዌ’” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
“ጽዮንን ለመከላከል ጠንካራ ፍላጎት አለኝ”
እዚህ ላይ ‘ጽዮን’ የጽዮንን ሕዝብ ይወክላል፡፡ አት. “ለጽዮን ሕዝብ” ወይም “ለኢየሩሳሌም ሕዝብ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
በግንዛቤ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ይህ ቁጣ በጽዮን ጠላቶች ላይ ነው፡፡ አት. “በጠላቶቿ ላይ በታላቅ ቁጣ” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
በግንዛቤ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ይህ የኢየሩሳሌም ከተማ የተገነባችበት ስፍራ ያለበትን የጽዮን ተራራን ነው፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
“በኢየሩሳሌም ይኖራሉ”
ሰዎች በጣም እስከሚያርጁ ድረስ በሕይወት መኖራቸው፣ ከተማይቱ ለረጅም ጊዜ በሰላምና በብልጽግና እንደምትቆይ ያመለክታል፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
የከተማይቱ አደባባይ ስፍራዎች መደበኛ ሥራቸውን በሚያከናውኑ ሰዎች ይሞላሉ፡፡
ዓይኖች መመልከትን ያመለክታሉ፣ መመልከት ደግሞ ሃሰብንና ብያኔን ይወክላል፡፡ አት. “አንድ ነገር ለ… የማይቻል መስሎ የሚታይ ቢሆን እንኳ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በሕይወት ያሉት የይሁዳ ሕዝቦች”
ሕዝቡ በተስፋ ቃሎቹ እንዲያምኑ ለማግባባት ጥያቄው አሉታዊ መልስ ይጠብቃል፡፡ በገለጻ መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ትኩ. “በእርግጥ ለእኔ ይቻለኛል!” (መልስ የማያጠብቅ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ዓይኖች መመልከትን ያመለክታሉ፣ መመልከት ደግሞ ሃሰብንና ብያኔን ይወክላል፡፡ አት. “ለእኔ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንደዚህ ብሎ ተናግሯል” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህንን ነው” (‘መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው’ የሚለውን ይመልከቱ)
በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት ሕዝቡ ስደት ላይ ናቸው፡፡ አት. “ወደ ምርኮ የሄዱትን ሕዝቤን የይሁዳን ሰዎች ላድናቸው (ላወጣቸው) ነው” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡ - 1) ሕዝቡ ተሰደው የሄዱባቸውን የተለዩ አገሮች ለመግለጽ ጥቅም ላይ የዋለ ቅኔያዊ የአገላለጽ መንገድ ነው፡፡ አት. “ከምሥራቅ በኩል ካለው ምድርና በምዕራብ በኩል ካለው ምድር” ወይም 2) ይህ ከሁሉም አቅጣጫ የሚል ትርጉም ያለው … አባባል ነው፡፡ ትኩ. “በማንኛውም አቅጣጫዎች ካሉት ከሁሉም አገሮች” (… የሚለውን ይመልከቱ)
የነገር ስሞች የሆኑትን ‘እውነት’ እና ‘ጽድቅ’ የሚሉትን በማስወገድ ይህ እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት. “አምላካቸው እሆናለሁ፡፡ ለእነርሱ ታማኝ እሆንላቸዋለሁ፣ ትክክለኛ በሆነ መንገድም አደርግላቸዋለሁ” (የነገር ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በተናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “የቤቴን መሠረት ባነጻችሁበት ጊዜ” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለሥራው ድፍረት አገኙ የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ አት. “ጠንክሩ ደግሞም በርቱ” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘እነዚያ ቀናት’ የሚለው የሚያመለክተው የይሁዳ ሕዝብ ቤተ መቅደሱን መገንባት የጀመሩበትን ጊዜ ነው፡፡
“የሚመረት ምንም ሰብል አልነበረም”
ሰዎቹም ሆኑ እንሰሶቹ መሬታቸውን ማረሳቸው ጥቅም አልነበረውም፣ ምክንያቱም ምንም ምግብ አያገኙበትም ነበር፡፡
ይህ … ሰዎች ይሄዱባቸው የነበሩትን በማንኛውም ስፍራ የነበሩትን ሁሉንም የሕይወት ክንዋኔዎች የሚመለከት ነው፡፡ (… የሚለውን ይመልከቱ)
“ማንኛውም ሰው በሌላው ሰው ላይ እንዲነሳበት አድርጌያለሁ”
“አሁን በእነዚህ የሕዝቡ ትሩፋን ላይ ቀድሞ እንዳደረግሁባቸው አላደርግባቸውም”
‘ባለፈው ጊዜ’ ከግንዛቤ የተገኘው ይህ መረጃ የሚያመለክተው ሕዝቡ ቤተ መቅደሱን እንደገና መገንባት የጀመሩበትን ጊዜ ነው፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ከግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት ይህ ከምርኮ የተመለሱት የሕዝቡ ትሩፋን ናቸው፡፡ አት. “ከምርኮ የተመለሰው ሕዝብ” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በተናጋሪ መልክ ሊገልጽ ይችላል፡፡ አት. “ሕዝቡ በሰላም ዘር ይዘራሉ” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚለውን ይመልከቱ)
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡3 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንደዚህ ብሎ ተናግሯል” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህንን ነው” (‘መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው’ የሚለውን ይመልከቱ)
ምድርና ሰማያት የሚፈለገውን እንደሚሰጡ ሰዎች ተደርገው ተነግረዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነዚህ ነገሮች ሁሉ እንዲኖሯቸው”
በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት ያህዌ ቤተ መቅደሱ እንዲፈርስና ሕዝቡ እንዲማረክ የፈቀደበት መንገድ ሌሎች አገሮች በያህዌ መረገም ማለት ምን እንደሆነ እንደ ምሳሌ እንዲጠቀሙበት አድርጓል፡፡ አት. “በቀጣኋችሁ ጊዜ ሌሎች አገሮች እኔ አንድን ሕዝብ በረገምኩ ጊዜ ምን እንደሚሆን ትምህርት ተማሩ” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
‘ቤት’ የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ሰዎች ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ በዚህ ዓውድ በይሁዳና በእስራኤል መንግሥታት የሚኖሩትን ሕዝቦች ያመለክታል፡፡ አት. “የይሁዳና የእስራኤል ሕዝብ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡ -1) በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት የይሁዳና የእስራኤል ሕዝቦች በአካባቢያቸው ላሉት ሕዝቦች በረከት እንደሚሆኑ ነው፡፡ አት. “በአካባቢያችሁ ላሉት አገሮች በረከት ትሆናላችሁ” ወይም 2) በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት በአካባቢያቸው ያሉት ሕዝቦች በያህዌ መባረክ ምን ማለት እንደሆነ እንደሚመለከቱ ነው፡፡ ትኩ. በምባርካችሁ ጊዜ ሌሎች አገሮች አንድን ሕዝብ ስባርክ ምን እንደሚሆን ይማራሉ፡፡ 3) ያህዌ የይሁዳንና የእስራኤልን ሕዝብ ይባርካል፡፡ አት. “ብዙ መልካም ነገሮችን እሰጣችኋለሁ” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ ለሥራው ብርቱ መሆንን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ አት. “ጠንክሩ ደግሞም በርቱ” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
‘ልቀጣችሁ’
‘ባስቆጡኝ ጊዜ’
‘ቅጣቴን ለማሳነስ አልወሰንኩም’
ይህ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ አት. “የኢየሩሳሌም ሕዝብ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
‘ቤት’ የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ሰዎች ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ በዚህ ዓውድ በይሁዳና በእስራኤል መንግሥታት የሚኖሩትን ሕዝቦች ያመለክታል፡፡ አት. “የይሁዳና የእስራኤል ሕዝብ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
‘ልታደርጓቸው’ በሚለው በውስጠ-ታዋቂ ‘እናንተ’ የሚለው የሚያመለክተው የይሁዳን ሕዝብ ነው፡፡
የነገር ስም የሆነው ‘እውነትን’ የሚለው እውነት የሚለውን ቅጽል በመጠቀም ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት. “እያንዳንዱ ሰው ለጎረቤቱ እውነት የሆነውን መናገር አለበት፡፡” (የነገር ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጎረቤት የተባለው በአቅራቢያ የሚኖር ሰው ብቻ ሳይሆን ማንኛውንም ሰው ነው፡፡
የነገር ስም የሆኑትን ‘እውነት’፣ ‘ፍትሐዊነት’ እና ‘ሰላም’ በማስወገድ በድጋሚ ሊገለጽ ይችላል፡ - አት. “በአደባባዮቻችሁ ውሳኔ በምታደርጉበት ጊዜ እውነትና ትክክል በሆነ መንገድ እንዲሁም ሰዎች እርስ በርሳቸው በሰላም ሊኖሩ በሚችሉበት መንገድ ፍረዱ” (የነገር ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
በግምታዊው እውቀት መሠረት ይህ የሚያመለክተው ፍርድ የሚሰጥባቸውን ስፍራዎች ነው፡፡ አት. “ፍርድ በምትሰጡባቸው ቦታዎች”
በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት ይህ የሚያመለክተው በፍርድ ሸንጎ የሚከናወነውን መሐላ ነው፡፡ አትአ. “በፍርድ ሸንጎ ጉዳዮች ላይ ሰዎች ሲዋሹ አትቀበሏቸው” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡3 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንደዚህ ብሎ ተናግሯል” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህንን ነው” (‘መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው’ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አባባል አንድ የተለየ መልእክትን ለማሰተዋወቅ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ በዘካርያስ 7፡4 ላይ ይህንን እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “ያህዌ መልእክት ሰጠኝ፣ እንዲህም አለኝ ‘ያህዌ’” ወይም “ያህዌ ይህንን መልእክት ነገረኝ፣ እንዲህም አለኝ ፡ -‘ያህዌ’” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘እኔ’ የሚለው የሚያመለክተው ዘካርያስን ነው፡፡
የ4ኛው፣የ5ኛው፣የ7ኛውና የ10ኛው ወር ጾሞች (መደበኛ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
በግምታዊ እውቀት መሠረት ባቢሎናውያን የኢየሩሳሌምን ጥሰው የገቡት በከፊል በአራተኛው ወር በዚህ ወቅት ስለነበረ አይሁዳውያን በዕብራውያን ዘመን አቆጣጠር በከፊል በአራተኛው ወር ያለቅሱ ነበር፡፡ አራተኛው ወር በአውሮፓውይን (ጊሪጎርያን) ዘመን አቆጣጠር በሰኔ ወር መጨረሻና በሐምሌ ወር መጀመሪያ ላይ ይውላል፡፡ (ግምታዊ እውቀት፣ ውስጠ-ታዋቂ መረጃ እና የዕብራውያን ወሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
በግምታዊ እውቀት መሠረት ባቢሎናውያን ቤተ መቅደሱን ያፈረሱት በዚህ ወቅት ስለነበረ አይሁዳውያን በዕብራውያን ዘመን አቆጣጠር በከፊል በአምስተኛው ወር ይጾሙ ነበር፡፡ አምስተኛው ወር በአውሮፓውይን (ጊሪጎርያን) ዘመን አቆጣጠር በሐምሌ ወር መጨረሻና በነሐሴ ወር መጀመሪያ ላይ ይውላል፡፡ በዘካርያስ 7፡3 ይህንን እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ (ግምታዊ እውቀት፣ ውስጠ-ታዋቂ መረጃ እና የዕብራውያን ወሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
በግምታዊው እውቀት መሠረት የባቢሎን ንጉሥ በይሁዳ ላይ ገዢ አድርጎ ከሾመው ከጎዶልያስ መገደል በኋላ በኢየሩሳሌም ቀርተው የነበሩት አይሁድ ወደ ግብፅ የሸሹት በዚህ ወር ስለነበረ አይሁድ ያለቅሱ ነበር፡፡ ሰባተኛው ወር በአውሮፓውያን (ጊሪጎሪያን) አቆጣጠር በመስከረም ወር መጨረሻና በጥቅምት ወር መጀመሪያ ላይ ይውላል፡፡ በዘካርያስ 7፡5 ላይ ይህንን እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ (ግምታዊ እውቀት፣ ውስጠ-ታዋቂ መረጃ እና የዕብራውያን ወሮች የሚሉትን ይመልከቱ
በግምታዊው እውቀት መሠረት ባቢሎናውያን ኢየሩሳሌምን መክበብ የጀመሩት በዚህ ወር ስለነበረ አይሁድ ያለቅሱ ነበር፡፡ አሥረኛው ወር በአውሮፓውያን (ጊሪጎሪያን) አቆጣጠር በታህሣሥ ወር መጨረሻና በጥር ወር መጀመሪያ ላይ ይውላል፡፡ (ግምታዊ እውቀት፣ ውስጠ-ታዋቂ መረጃ እና የዕብራውያን ወሮች የሚሉትን ይመልከቱ)
የነገር ስሞች የሆኑት ‘ሐሴት’ እና ‘ተድላ’ ቅጽልን በመጠቀም ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት. “በሐሴትና በተድላ የተሞሉ የደስታ በዓላት” (የነገር ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
‘ቤት’ የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩት ሰዎች ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ በዚህ ዓውድ የይሁዳንና የቢንያምን ዝርያዎችን በሚያካትተው በይሁዳ መንግሥት የሚኖሩትን ሕዝቦች ያመለክታል፡፡ አት. “የይሁዳ ሕዝቦች” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
የነገር ስሞች የሆኑት ‘እውነት’ እና ‘ሰላም’ ቅጽልን በመጠቀም ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት. “እውነትና ሰላም የሞላበትን ውደዱ” (የነገር ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት ሕዝቡ የሚመጡት ወደ ኢየሩሳሌም ነው፡፡ አት. “ሕዝቦች እንደገና ወደ ኢየሩሳሌም ይመጣሉ፡፡” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በሌላይቱ ከተማ ለሚኖሩት ሕዝቦች ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ አት. “በሌላይቱ ከተማ ወዳሉት ሕዝቦች ይሄዳሉ፡፡” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ’መለመን’ የሚለው መማፀን ወይም በአጣዳፊ ሁኔታ መጠየቅ ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ ‘ፊት’ የሚለው ለያህዌ ሕላዌ ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ በዘካርያስ 7፡2 ላይ ይህንን እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “ያህዌ በተገኘበት” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌን ለማወቅና እርሱን ለማስደሰት የሚፈልጉ ቃል በቃል እርሱን ለማግኘት እንደሚፈልጉት ተደርገው ተጠቅሰዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በኃያላን መንግሥታት ውስጥ ለሚኖሩ ሕዝቦች ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ አት. “የኃያላን መንግሥታት ሕዝቦች” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት መጻተኞቹ ወይም እንግዶቹ ሰዎች የእነርሱን ትኩረት ለማግኘት የልብሳቸውን ዘርፍ እንደሚይዙ ነው፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት የእግዚአብሔር ሕዝብ ወደ ኢየሩሳሌም እንደሚሄዱ ነው፡፡ አት. “ከእናንተ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም እንሂድ” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር ከእናንተ ከሕዝቦቹ ጋር አለ”
“ይህ ስለ … የያህዌ መልእክት ነው”
እዚህ ላይ ‘ሴድራክ’ እና ‘ደማስቆ’ በእነዚያ ስፍራዎች የሚኖሩትን ሕዝብ ያመለክታሉ፡፡ አት. “የሴድራክ ምድርና የደማስቆ ከተማ ሕዝቦች” (ስመ-ምስል ስያሜ እና ስሞችን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ የሚሉትን ይመልከቱ)
የሴድራክ አድራሻ አሁን የት እንደሆነ አይታወቅም፡፡
“የሴድራክ ሕዝብ ማረፊያ ቦታ”
እዚህ ላይ ‘ዓይኖች’ የሚመለከቱትን ነገር ያመለክታል፡፡ አት. “የሰው ልጆች ሁሉና የእስራኤል ነገዶች ሁሉ ወደ ያህዌ ይመለከታሉ፡፡” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዚያ ምድር የሚኖሩትን ሕዝቦች ያመለክታል፡፡ አት. “የሐማት ምድር ሰዎች” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዚያ ምድር የሚኖሩትን ሕዝቦች ያመለክታል፡፡ አት. “የጢሮስና የሲዶና ምድር ሰዎች” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡ - 1) ለዕርዳታ ወደ ያህዌ በመመልከታቸው ሕዝቡ ጠቢባን ናቸው ወይም 2) ዘካርያስ የሐማት ሰዎች በእርግጥ ጠቢባን ነበሩ ማለቱ ሳይሆን ሽሙጥ አነጋገር እየተጠቀመ ነበር፡፡ ትኩ. “ምንም እንኳን በጣም ጠቢባን ነን እያሉ የሚያስቡ ቢሆኑም” (ሽሙጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የጢሮስ ከተማ በሴት ተመስላለች፡፡ አት. “ጠንካራ ምሽግ ሠርታለች” ወይም “ከፍ ያለ ቅጥር ሠርታለች” (ሰውኛ የሚለውን ይመልከቱ)
ጢሮስ ምን ያህል ባለጠጋ እንደነበረች አጽንዖት ለመስጠት ያህዌ የግነት አነጋገር ይጠቀማል፡፡ አት. “በመንገድ ላይ እንዳለ ጭቃ ብርንና ወርቅን አከማችታለች” (ግነት እና ጥቅል አባባል የሚባሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘እነሆ’ የሚለው ቃል ተአንባቢው ለሚቀጥለው አስፈላጊ ገለጻ ትኩረት እንዲሰጥ ያሳስበዋል፡፡ አት. “አስተውል! ጌታ የጢሮስን ሀብት ይወስድባታል፡፡”
‘በባሕር ላይ ያላት ኃይል’ የሚያመለክተው ለንግድና ለወረራ የሚውሉትን መርከቦች ነው፡፡ አት. “ሰዎች በባሕር ላይ ውጊያ የሚያካሂዱባቸውን የጢሮስን መርከቦች ይደመስሳል” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በተናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ጠላቶች ከተማይቱን እስክትወድም በእሳት ያቃጥሏታል” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ከተሞች እያንዳንዳቸው በውስጣቸው የሚኖሩ ሕዝቦችን ያመለክታሉ፡፡ አት. “የአስቀሎና ሕዝቦች … የጋዛ ሕዝቦች … የአቃሮን ሕዝቦች ተስፋዎች” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ጢሮስ ስትወድም ታያለች
“እንግዶች አሽዶድን ወስደው በዚያ ይኖራሉ”
እዚህ ላይ ‘እቆርጣለሁ’ የሚለው ትምክህታቸውን አስቆማለሁ የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ አት. “ፍልስጥኤማውያን ከእንግዲህ በራሳቸው እንዳይመኩ አደርጋቸዋለሁ፡፡” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ደም’ ደም በውስጡ ላለበት ሥጋ፣ ‘ነውር’ ደግሞ ለጣዖት ለቀረበ ሥጋ ስመ-ምስል ስያሜዎች ናቸው፡፡ አት. “በውስጡ ደም ያለበትን ሥጋ ከእንግዲህ እንዲበሉ አልፈቅድላቸውም፣ ለጣዖት የሚያቀርቡትንም ምግብ እንዳይበሉ እከለክላቸዋለሁ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ምድሩን ለመጠበቅ በዙሪያው እንደሰፈረ ሠራዊት አድርጎ ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ አት. “ምድሬን እጠብቃለሁ፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
‘በዚያን ጊዜ’
‘በራሴ ዓይኖች’ የሚለው የያህዌን የግል ትኩረት ይወክላል፡፡ አት. “እኔ በግሌ ምድሬን እመለከታለሁ፡፡” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ከቁ.9-13 ባሉት ተናጋሪው ያህዌ ይመስላል፡፡
የእነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ነው፣ ሁለቱም ደስ እንዲላቸው የተሰጠውን ትዕዛዝ ያጠናክራሉ፡፡ ያህዌ የኢየሩሳሌም ሕዝቦች እዚያ እንደነበሩ አድርጎ እየተናገረ ነው፣ እነርሱ ግን እዚያ አልነበሩም፡፡ (ትይዩነት እና የሌለን እንዳለ አድርጎ መናገር የሚሉትን ይመልከቱ)
‘ጽዮን’ እና ‘ኢየሩሳሌም’ አንድ ናቸው፡፡ ነቢዩ ስለ ከተማይቱ ሴት ልጅ እንደሆነች አድርጎ እየተናገረ ነው፡፡ በዘካርያስ 2፡10 ላይ የጽዮን ሴት ልጅ የሚለውን እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡
ይህ አንባቢው ለሚቀጥለው አስደናቂ ገለጻ የተለየ ትኩረት እንዲሰጥ ያሳስበዋል፡፡ አት. “ልብ በል” ወይም “እዚህ ላይ አስደናቂ እውነታ አለ”
“ንጉሥሽ ጻድቅ ነው፣ የሚመጣውም ሊያድንሽ ነው፡፡”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ አንድ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ናቸው፣ የሚናገሩትም ስለ አንድ እንሰሳ ነው፡፡ ሁለተኛው ሐረግ ግልገል አህያ እንደሆነ መግለጫ ይሰጣል፡፡ አት. “በግልገል አህያ ላይ” (ጥምር አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘እቆርጣለሁ’ የሚለው እደመስሳለሁ የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ አት. “በእስራኤል ያሉትን ለጦርነት የሚያገለግሉትን ሠረገሎች እደመስሳለሁ”
ስለ ‘ሠረገላ’ እና ስለ ‘ቀስት’ መጠቀሱ ፈረሶቹ ለጦርነት የሚያገለግሉ እንደነበሩ ያመለክታል፡፡ ይህንን ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አት. “በኢየሩሳሌም ያሉት የውጊያ ፈረሶች” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ቀስት በጦርነት ጥቅም ላይ የሚውሉትን መሣሪያዎች ይወክላል፡፡ አት. “የጦር መሣሪያዎች ሁሉ ይደመሰሳሉ” (በከፊል የተወከለ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ሰላምን የማወጅ ተግባር ሰላም የማድረግን ተግባር ይወክላል፡፡ አት. “ንጉሣችሁ ለሕዝቦች ሰላምን ያመጣላቸዋል” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
‘ከባሕር እስከ ባሕር’ እና ‘ከወንዙም እስከ ምድር ዳርቻ’ የሚሉት ሐረጎች ትርጉማቸው አንድ እንደመሆኑ በአንድ ላይ ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡ አት. “መንግሥቱ በመላው ምድር ላይ ይሆናል” (ጥምር አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት የኤፍራጥስን ወንዝ ሳያመለክት አይቀርም፡፡
ከቁ.9-13 ተናጋሪው ያህዌ ይመስላል፡፡
እዚህ ላይ ‘አንቺ’ የሚለው ነጠላ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተውም ‘ጽዮን’ እየተባለችም የምትጠራውን የኢየሩሳሌምን ከተማ ነው፡፡
ይህ ደረቅ ጉድጓድ የባቢሎን ስደትን ይወክላል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሩሳሌም ደህንነት ያለባት ስፍራ እንደሆነች እየተነገረ ነው፡፡ አት. “ደህንነታችሁ ወደሚጠበቅበት ወደ አገራችሁ ተመለሱ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
አገላለጹ በምርኮ ላይ ሳሉ እግዚአብሔር ገና ያድነናል ብለው ሲያምኑ የነበሩትን እስራኤላውያንን ያመለክታል፡፡ ትኩ. “በያህዌ ላይ ገና ያምኑ የነበሩ እስረኞች”
“ከእናንተ የተወሰደው እጥፍ ሆኖ ይመለስላችኋል”
የይሁዳ ሕዝብ እግዚአብሔር ወደ ጦርነት እንደወሰደው ቀስት እንደሆኑ ተደርገው ተጠቅሰዋል፡፡ እዚህ ላይ ‘ይሁዳ’ የዚያ አገር ሕዝቦችን ያመለክታል፡፡ አት. “የይሁዳ ሕዝቦች እንደ ቀስቴ እንዲሆኑ አደርጋቸዋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ስመ-ምስል ስያሜ የሚሉትን ይመልከቱ)
ያህዌ የሰሜኑን መንግሥት የእስራኤልን ሕዝብ በጠላቶቹ ላይ የሚወረውራቸው ቀስቶች እንደሆኑ አድርጎ ይናገራል፡፡ ኮርጆ አንድ ወታደር ቀስቶቹን የሚይዝበት ከረጢት ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር በአንድ ጊዜ ለሁለት የተለያዩ አገር ሕዝቦች እየተናገረ ነው፡፡ (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ከቁ.14-16 ዘካርያስ እግዚአብሔር እስራኤልን ከጠላቶቿ እንዴት እንደሚያድናት ይገልጻል፡፡
‘ለእነርሱ’ የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ሕዝብ ነው፡፡ አት. “በሰማይ ላይ በሕዝቡ ይታያል” ወይም “ወደ ሕዝቡ ይመጣል”
እስራኤላውያን አንዳንድ ጊዜ የመብረቅ ብልጭታ እግዚአብሔር የሚወረውረው ቀስት እንደሆነ አድርገው ያስባሉ፡፡ (ምስስሎሽ የሚለውን ይመልከቱ)
መለከቶች የአውራ በግ ቀንዶች ናቸው፡፡ ሰዎች በጦርነት ጊዜ ምልክቶችን ለመስጠት በሌሎችም አጋጣሚዎች ይነፏቸዋል፡፡ እዚህ ላይ መለከቱ የተነፋው ለጦርነት ምልክት እንዲሆን ነው፡፡
ቴማን ከይሁዳ በስተደቡብ በኩል ያለ ስፍራ ነበር፡፡ እስራኤላውያን አንዳንድ ጊዜ ከደቡብ በሚነፍሰው ኃይለኛ ዓውሎ ነፋስ እንደሚጓዝ አድርገው ያስቡ ነበር፡፡ አት. “ከቴማን ከሚነፍሰው ዓውሎ ነፋስ ጋር ይጓዛል”
“የይሁዳ ሕዝብ ጠላቶቻቸውን ይደመስሳሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ለድንጋይ መወርወሪያ የሚጠቅሙ ወንጭፎች በዘካርያስ ዘመን የተለመዱ ነበሩ፡፡ እዚህ ላይ ‘የወንጭፍ ድንጋይ’ እስራኤልን ለማጥቃት የሚጠቀሙባቸውን ወታደሮችን ያመለክታል፡፡ አት. “በወንጭፍና በድንጋይ የሚያጠቋቸውን ጠላቶች ድል ያደርጋል” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
የይሁዳ ሕዝብ እንደ ጯኺ ሰካራሞች በጠላቶቻቸው ላይ ስላገኙት ድል ይጮኸሉ፣ ድላቸውንም ያከብራሉ፡፡ አት. “ከዚያ በኋላ ይጮኸሉ፣ እንደ ሰከሩ ሰዎችም ድላቸውን በጩኸት ያከብራሉ” (ምስስሎሽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት ካህናት የእንሰሶችን ደም ወደ መሠዊያ ለመውሰድ የሚጠቀሙበትን ወጭት ሳያመለክት አይቀርም፡፡ አት. “ካህናት ደሙን ወደ መሠዊያ እንደሚወስዱባቸው ወጭቶች በወይን ጠጅ የተሞሉ ይሆናሉ፡፡” (ምስስሎሽ፣ ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
መሠዊያዎች ወደ ውጭ ወጣ ወጣ ያሉ በእንሰሳ ደም የረሰረሱ ማዕዝኖች አሏቸው፡፡ አት. “የመሠዊያው ማዕዝኖች በደም የተነከሩ እንደሆኑ ሁሉ እነርሱም እንደዚሁ የረሰረሱ ይሆናሉ” (ምስስሎሽ፣ ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ከቁ.14-16 ዘካርያስ እግዚአብሔር እስራኤልን ከጠላቶቿ እንዴት እንደሚያድናት ይገልጻል፡፡
የእስራኤል ሕዝብ የሚንከባከባቸውና የሚጠብቃቸው የእግዚአብሔር በጎች እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ (ምስስሎሽ የሚለውን ይመልከቱ)
የእስራኤል ሕዝብ ምን ያህል የከበረ እንደሆነ በሚያመለክተው የንጉሡ አክሊል ላይ የተደረጉ ውድ ዕንቁዎች እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አት. “በአክሊል ላይ እንደተደረጉ ውብ የከበሩ ድንጋዮች ናቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ-አጋኖ እንጂ ጥያቄ አይደለም፡፡ አት. “እጅግ መልካምና ውብ ይሆናሉ፡፡” (ቃለ-አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)
ማንኛውም ሰው የተትረፈረፈ ምግብና መጠጥ እንደሚኖረው ለማመልከት ይህ ዓረፍተ ነገር የትይዩነት አወቃቀር ይጠቀማል፡፡ አንባቢዎቻችሁ ወንዶቹ ብቻ እንደሚበሉ፣ ሴቶቹ ብቻ እንደሚጠጡ የሚያስቡ ከሆነ አባባሉን መለወጥ ሊያስፈልጋችሁ ይችላል፡፡ አት. “ሁሉም ሰዎች፣ ወንዶችም ሴቶችም የተትረፈረፈ የሚበላና የሚጠጣ ይኖራቸዋል” (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለቱ ቃላት ትይዩዎች ናቸው፣ በአንድነትም መላውን የእስራኤል ሕዘብ ይወክላሉ፡፡ (በከፊል የተወከለ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
ሁለቱ ቃላት ትይዩዎች ናቸው፣ በአንድነትም ሁሉንም የተለያዩ ምግቦችና መጠጦች ይወክላሉ፡፡ (ትይዩነት እና በከፊል የተወከለ አካል የሚሉትን ይመልከቱ)
ዘካርያስ ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
“ዝናብ እየጎረፈ የሚወጣባቸውን ደመናዎች ይፈጥራል”
“በእርሻ ላይ ሰብል እንዲበቅል ያደርጋል”
“በቤት ውስጥ የተቀረጹ ጣዖቶች ሐሰተኛ መልእክት ይሰጣሉ” ዘካርያስ ጣዖቶች በእርግጥ ይናገራሉ የሚል ሃሳብ እየሰጠ አይደለም፡፡ ሰዎች ከጣዖቶች ሰማን እያሉ ስለሚናገሯቸው መልእክቶች እያመለከተ ነው፡፡ UDB ይህንን ግልጽ ያደርገዋል፡፡
“ሟርተኞች ሐሰት የሆነ ራዕይ ይመለከታሉ”
በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት እነርሱ እነዚህ ሕልሞች ሐሰት እንደሆኑ ያውቃሉ፡፡ ይህንን በግልጽነት ማቅረብ ይቻላል፡፡ አት. “ሰዎችን ለማታለል ሲሉ ሟርተኞች ስለ ሕልማቸው ይዋሻሉ፡፡” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ለጊዜው የሚያባብሉ እንጂ ዘላቂ ዕርዳታ የማይሰጡ ቃላትን የሚያመለክት ነው፡፡
እውነቱን የሚናገሩ ነቢያት የሌላቸው ሕዝቦች ወዴት እንደሚሄዱ የሚነግራቸው እረኛ የሌላቸው በጎች እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አት. “ሐሰተኛ ነቢያትን የሚያዳምጡ ሕዝቦች በየት በኩል እንደሚሄዱ እንደማያውቁ በጎች ናቸው፡፡” (ምስስሎሽ የሚለውን ይመልከቱ)
እውነቱን የሚናገሩ ነቢያት የሌላቸው ሕዝቦች ወዴት እንደሚሄዱ የሚነግራቸው እረኛ ስለሌላቸው የሚሰቃዩ በጎች እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አት. “ሐሰተኛ ነቢያትን የሚያዳምጡ ሕዝቦች የሚመራቸው እረኛ ስለሌላቸው እንደሚሰቃዩ በጎች ናቸው፡፡” (ምስስሎሽ የሚለውን ይመልከቱ)
ከቄ.3-5 የሚናገረው ያህዌ ይሁን ወይም ዘካርያስ በያህዌ ምትክ ሆኖ እየተናገረ እንደሆነ ግልጽ አይደለም፡፡
እዚህ ላይ “እረኞች” የእግዚአብሔርን ሕዝብ መሪዎች ይወክላል፡፡ የያህዌ የቁጣ ብርታት የሚነድ እሳት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አት. “በሕዝቤ እረኞች ላይ ያለኝ ቁጣ እንደ እሳት ብርቱ ነው፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ተባዕት ፍየሎች ከእንስቶቹ ይልቅ በኃይለኝነታቸው በተለይ የታወቁ ናቸው፡፡ እዚህ ላይ ‘ተባዕት ፍየሎች’ ጨቋኝ የነበሩትን የእግዚአብሔር ሕዝብ መሪዎች ይወክላሉ፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ያህዌ ለሕዝቡ የሚያደርገው እንክብካቤ እረኛ ለበጎቹ እንደሚያደርገው እንክብካቤ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አት. “እረኛ ለበጎቹ እንክብካቤ እንደሚያደርግላቸው የሠራዊት ጌታ ያህዌ ለይሁዳ ቤት እንክብካቤ ያደርጋል”
‘ቤት’ የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ እዚህ ላይ የሚያመለክተው የይሁዳንና የቢንያምን ዝርያዎች የሚያካትተውን የይሁዳን ሕዝብ ነው፡፡ ትኩ. “ይሁዳ” ወይም “የይሁዳ ሕዝብ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ የሕዝቡን ተለዋጭ ዘይቤ ተካላካይ ከሌላቸው በጎች ወደ ጦርነት ፈረሶች ይለውጣል፡፡ አት. “በውጊያ ላይ ብርቱ እንደሆኑ የጦርነት ፈረሶች ያደርጋቸዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምስስሎሽ የሚሉትን ይመልከቱ)
ከቄ.3-5 የሚናገረው ያህዌ ይሁን ወይም ዘካርያስ በያህዌ ምትክ ሆኖ እየተናገረ እንደሆነ ግልጽ አይደለም፡፡
“የማዕዘኑ ራስ ድንጋይ ከይሁዳ ይመጣል” በጣም አስፈላጊ የሆነው ገዢ የሕንፃው ዋና መሠረት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አት. “ከይሁዳ ዝርያዎች አንዱ በጣም አስፈላጊ የሆነው ገዢ ይሆናል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ለእነዚህ ሶስት ነገሮች ትርጉሞች ሊሆኑ የሚችሉት፡ - 1) ከይሁዳ ነገድ የሚመጣውን መሲሑን ለማመልከት ጥቅም ላይ የዋሉ ተምሳሌታዊ አባባሎች ሊሆኑ ይችላሉ፣ ወይም 2) ከይሁዳ የሚመጡ የተለያዩ መሪዎችን ሊያመለክት ይችላል፡፡ (ተምሳሌታዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
“ከእርሱ ዘንድ የድንኳን ካስማ ይመጣል” የድንኳን ካስማ ሰዎች የሚኖሩባቸውን ድንኳኖች የሚደግፉትን ገመዶች የሚይዘው ነው፡፡ እዚህ ላይ በጣም አስፈላጊ የሆነው ገዢ ድንኳኑን በስፍራው እንደሚይዘው የድንኳኑ ዋና ካስማ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አት. “አገሪቱን በአንድነት አስተባብሮ የሚይዘው መሪ ከይሁዳ ይመጣል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የጦርነቱ ቀስት ከእርሱ ዘንድ ይመጣል” እዚህ ላይ በጣም አስፈላጊ የሆነው ገዢ በጦርነት ጊዜ ጥቅም ላይ እንደሚውለው የጦርነት ቀስት እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አት. “ወታደራዊው መሪ ከይሁዳ ይመጣል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማንኛውም መሪ ከይሁዳ ይመጣል”
ከይሁዳ የሚመጡት ገዢዎች ድል አድራጊ ተዋጊዎች እንደሆኑ ተደርገው ተነግርዋል፡፡ አት. “በጦርነት ኃይለኞች ይሆናሉ፣ ጠላቶቻቸውንም እንደ መንገድ ጭቃ ይረግጣሉ” (ምስስሎሽ የሚለውን ይመልከቱ)
እንደ ጭቃ መርገጥ ሙሉ በሙሉ ድል ነሷቸው ለማለት የዋለ ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ አት. “ጠላቶቻቸውን ሙሉ በሙሉ ድል የሚያደርጉ” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ከእነርሱ ጋር’ የሚለው ሊረዳቸው በዚያ እንደሚገኝ የሚገልጽ ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ አት. “ያህዌ ይረዳቸዋል” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ኃፍረት መሸነፍን የሚያጅብና የሚወክል ነው፡፡ አት. “የጦር ፈረሶችን የሚጋልቡትን ድል ያደርጋሉ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ከቁ.6-12 ላይ ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ ይናገራል፡፡
‘ቤት’ የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ እዚህ ላይ የሚያመለክተው የይሁዳንና የቢንያምን ዝርያዎች የሚያካትተውን የእስራኤልን መንግሥት ነው፡፡ አት. “ይሁዳ” ወይም “የይሁዳ መንግሥት” ወይም “የይሁዳ ሕዝብ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
‘ቤት’ የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ስመ-ምስል ስያሜ ነው፡፡ እዚህ ላይ የሚያመለክተው የይሁዳንና የቢንያምን ዝርያዎች የሚያካትተውን የይሁዳን መንግሥት ነው፡፡ አት. “እስራኤል” ወይም “የእስራኤል መንግሥት” ወይም “የእስራኤል ሕዝብ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስለ ሕዝቡ ያህዌ እንደሚያወልቀውና እንደሚጥለው እንደተቀዳደ ወይም እንደ ቆሸሸ ልብስ ይናገራል፡፡ ይህ መተውን ወይም መጣልን በተምሳሌትነት ይገልጻል፡፡ አት. “አልጣልኳቸውም” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ተምሳሌታዊ ተግባር የሚሉትን ይመልከቱ)
‘ኤፍሬም’ እዚህ ላይ ሰሜናዊውን የእስራኤል መንግሥት ያመለክታል፡፡ ተዋጊዎች ብርቱዎች ናቸው፡፡ አት. “ኤፍሬም እጅግ ብርቱ ይሆናል” (ምስስሎሽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ልብ’ መላውን ሰው ያመለክታል፡፡ ወይን ጠጅ በመጠጣት ደስ እንደሚለው ሁሉ እነርሱም እንደዚሁ ደስ ይላቸዋል፡፡ አት. “በጣም ደስ ይላቸዋል” (በከፊል የተወከለ አካል እና ምስስሎሽ የሚሉትን ይመልከቱ)
“ለእነርሱ ያህዌ ስላደረገላቸው ነገር ልጆቻቸው የተደረገውን ተመልክተው ደስ ይላቸዋል!”
ከቁ.6-12 ላይ ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ ይናገራል፡፡
ማፏጨት በተጋጠሙ ከንፈሮች መካከል በሚወጣ ትንፋሽ ከፍተኛ የሚያቃጭል ድምፅ ነው፡፡ እዚህ ላይ እንደተደረገው ብዙውን ጊዜ ለሌሎች ሰዎች ምልክት ለመሰጠት የሚደረግ ነው፡፡
የሕዝቡ መማረክ ያህዌ በሩቅ አገር እንደተከላቸው ዘሮች እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቡ ወደ ይሁዳ መመለሳቸውን ስለሚቀጥሉ እዚያ ለመኖር ምንም ተጨማሪ ሕዝብ ለመቀበል ቦታ እስከማይኖር ድረስ የተጨናነቀ ይሆናል፡፡ ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ሙሉ በሙሉ ምድሪቱን ይሞሏታል”
ከቁ.6-12 ላይ ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ ይናገራል፡፡
የእግዚአብሔር ቃል ብዙውን ጊዜ ባሕር የብዙ ችግሮችና ጭንቀቶች ምስል እንደሆነ ያመለክታል፡፡ እዚህ ላይ ያህዌ በእነዚህ ጭንቀቶች ውስጥ ሲያልፉ ሕዝቡን እንደሚያጅባቸው እየተናገረ ነው፡፡ አት. “እኔ ከእነርሱ ጋር እሄዳለሁ፣ በብዙ ጭንቀቶቻቸው ውስጥ በሚያልፉበትም ጊዜ እረዳቸዋለሁ፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የባሕሩን ማዕበል ‘እመታለሁ’ የሚለው ማዕበሉ እንዳይከሰት አስቆመዋለሁ ለማለት የሚውል ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ የሕዝቡን ጭንቀት ማስቆም የዚያን ባሕር ማዕበል እንደማረጋጋት ሆኖ እየተነገረ ነው፡፡ አት. “ያንን የመከራ ባሕር ማዕበል እንዲቆም አደርገዋለሁ” (ፈሊጣዊ አባባል እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
“የዓባይ ወንዝ ውሃውን ሁሉ እንዲያጣ አደርገዋለሁ”
እዚህ ላይ ‘የአሦር ግርማ’ የአሦርን ጦር ሠራዊት የሚያመለክት ሳይሆን አይቀርም፡፡ (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚሀ ላይ ‘የግብፅ በትረ መንግሥት’ የግብፅን ፖለቲካዊ ኃይል የሚያመለክት ሳይሆን አይቀርም፡፡ አት. “ግብፅ ሌሎች አገሮችን የመግዛት ኃይሏ ያበቃል” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
“ብርቱ እንዲሆኑና በእኔ እንዲያምኑ አደርጋቸዋለሁ”
እዚህ ላይ ‘በስሜ’ የሚለው ያህዌ የሚለውን ያደርጋሉ የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ አት. “እኔ እንዲያደርጉ እንደምፈልግባቸው ይታዘዙኛል ያከብሩኛልም፡፡” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንደዚህ ብሎ ተናግሯል” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህንን ነው” (‘መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው’ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆን ያለውን መቋቋም አለመቻሉ ሊባኖስ በሮችዋን እንደምትከፍት ሆኖ እየተነገረ ነው፡፡ እዚህ ላይ ‘ሊባኖስ’ የሊባኖስን ሕዝብ የሚወክል ስመ-መስል ስያሜ ነው፡፡ አት. “የሊባኖስ ሕዝብ ሆይ፣ እሳት ሊያወድም ስለሆነ ተዘጋጁ” ወይም “የሊባኖስ ሕዝብ ሊያወድም ያለውን እሳት ለማስቆም አትሞክሩ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ስመ-ምስል ስያሜ የሚሉትን ይመልከቱ)
እሳት ዝግባዎችን ፈጽሞ ማቃጠሉ እሳት ዝግባዎቹን እንደሚያወድም ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አት. “እሳት ሙሉ በሙሉ ዝግባዎችሽን እንዲያወድም” ወይም “እሳት ሙሉ በሙሉ ዝግባዎችሽን እንዲያቃጥል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የጥድ ዛፎች እንደ ሰው እንደሚያዝኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አት. “ዛፎች ሰዎች ቢሆኑ ኖሮ በኃዘን ያለቅሱ ነበር፡፡ ዝግባዎቹ ስለተቃጠሉና ስለወደቁ የጥድ ዛፎቹ ለብቻቸው ቆመዋል፡፡” (ሰውኛ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በተናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ግርማ ያላቸው የዝግባ ዛፎች ከእንግዲህ የሉም” ወይም “የዝግባ ዛፎቹ በአንድ ወቅት ግርማ ያላቸው ነበሩ፣ አሁን ግን ጠፍተዋል፡፡” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚለውን ይመልከቱ)
የባሳን ወርካዎች እንደ ሰው እንደሚያዝኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አት. “ጥቅጥቅ ያሉት ደኖቻቸው ስለተመነጠሩ፣ የባሳን ወርካዎች ሰዎች ቢሆኑ ኖሮ ያለቅሱ ነበር፡፡” (ሰውኛ የሚለውን ይመልከቱ)
“እረኞች ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ያለቅሳሉ”
እዚህ ላይ ‘ክብራቸው’ የሚለው ምናልባት እረኞች በጎቻቸውን የሚያሰማሩባቸውን ለምለም ግጦሽ የሚወክል ሳይሆን አይቀርም፡፡ አት. “ለምለም ግጦሾቻቸው ጠፍተዋልና” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ትዕቢት’ ምናልባት የሚለው በዮርዳኖስ ወንዝ አጠገብ የበቀሉትን ደኖች የሚያመለክት ሳይሆን አይቀርም፡፡ አት. “ይኖሩባቸው በነበሩት በዮርዳኖስ ወንዝ አጠገብ የነበሩት ዛፎችና ቁጥቋጦዎች ስለወደሙ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
በ11፡4-17 የሁለት እረኞች ታሪክ ቀርቧል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡ -1)ያህዌ ሕዝቡን እንዴት እንደሚይዝ ለመግለጽ በተምሳሌታዊ ተግባር ዘካርያስ የአንድ መንጋ እረኛ ይሆናል፡፡ 2)ያህዌ ሕዝቡን እንዴት እንደሚይዝ ለማስተማር ዘካርያስ ምሳሌ ይናገራል፡፡ ከእነዚህ ሁለት ትርጉሞች የትኛው ትክክል እንደሆነ እርግጠኛ ስላልሆነ፣ በትርጉም ወቅት ማንኛውንም ትርጉም አለመወሰን መልካም ይሆናል፡፡ (ተምሳሌታዊ ተግባር እና ምሳሌዎች የሚሉትን ይመልከቱ)
“ባላቤቶቻቸው ለዕርድ ያቀዷቸውን በጎች ተንከባከብ”
ይህ በተናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ማንም አይቀጣቸውም” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚለውን ይመልከቱ)
“የምድሩ ሕዝብ”
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንደዚህ ብሎ ተናግሯል” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህንን ነው” (‘መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው’ የሚለውን ይመልከቱ)
“አድምጡ” ወይም “ልብ አድርጉ”
‘ራሴ’ የሚለው ቃል እነዚህን ነገሮች የሚያደርገው ይህዌ እንደሆነ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ (አጽንዖት የሚሰጡ ተወላጠ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘እጅ’ ኃይልን ወይም መቆጣጠርን ይወክላል፡፡ አት. “ሕዝቡ እርስ በርሳቸው እንዲጎዳዱ አደርጋለሁ፣ ንጉሡም ይጨቁናቸዋል፡፡” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘እጅ’ ኃይልን ወይም መቆጣጠርን ይወክላል፡፡ አት. “ከሚጎዷቸው አላድናቸውም” ወይም “አላድናቸውም” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
“በጎችን የሚገዙና የሚሸጡ”
ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይህንን ‘ፀጋ’፣ ‘ውበት’ እና ‘ደስ የሚል’ ብለው ይተረጉሙታል
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡ - 1) ‘እነርሱ’ የሚለው ሶስቱን እረኞች ያመለክታል፡፡ ወይም 2) ‘እነርሱ’ የሚለው የበጎቹን ባለቤት ያመለክታል፡፡
ይህ በተናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡ - አት. “እያለቁ ያሉት በጎች ይለቁ” ወይም “የሚቅበዘበዙትና የሚጠፉት በጎች ይጥፉ” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በተናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡ - አት. “ኪዳኑ አበቃ” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚለውን ይመልከቱ)
በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት የሚመለከቱት በበትሩ መሰበር አማካይነት ያህዌ መልእክት እንደሰጣቸው አውቀው ነበር የሚል ነው፡፡ አት. “ያህዌ መልእክት እንደሰጣቸው አውቀዋል” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት ይህ ለእረኛ በጣም ዝቅተኛ ክፍያ ነው፡፡ አት. “ሰላሳ መክሊት ብር ብቻ” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
’30 መክሊቶች’ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ስለ እረኞችን ስለ በጎች የሚነገረው ምሳሌ ቀጥሏል፡፡
ይህ በያህዌ ቤተ መቅደስ ካህናቱ ገንዘብ የሚያስቀምጡበት ቦታ ነው፡፡ ብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይህንን ‘አንጥረኛ’ ብለው ይተረጉሙታል፡፡ ይሄ ሰው (አንጥረኛው) ዕቃዎችን (ድስቶችን፣ ማንቆርቆሪያዎችን) ለመሥራት ብረታ ብረትን የሚያቀልጥ ሰው ነው፡፡ እዚህ ላይ ያህዌ ክፍያው እጅግ ዝቅ ያለ በመሆኑ እረኛው ምን ያህል እንደተዋረደ ለመግለጽ ብሩን ያቀልጠዋል ማለት ፈልጎ ነው፡፡
የያህዌን ሥራ ለሚሠራ ይህ በጣም ዝቅተኛ ክፍያ ለመሆኑ እዚህ ላይ ያህዌ የሽሙጥ አነጋገር እየተጠቀመ ነው፡፡ አት. “ከሞኝነት የሚቆጠር እጅግ ዝቅ ያለ ገንዘብ” (ሽሙጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ይሁዳ’ በደቡባዊው መንግሥት የነበረው ሕዝብ፣ ‘እስራኤል’ ደግሞ በሰሜናዊው መንግሥት የነበረውን ሕዝብ ይወክላሉ፡፡ አት. “በይሁዳ ሕዝብና በእስራኤል ሕዝብ መካከል” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዘካርያስ 11፡4 ስለ ሁለቱ እረኞች የተጀመረውን ታሪክ ይቀጥላል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡ - 1) ያህዌ ሕዝቡን እንዴት እንደሚይዝ ለመግለጽ በተምሳሌታዊ ተግባር ዘካርያስ የአንድ መንጋ እረኛ ይሆናል፡፡ 2)ያህዌ ሕዝቡን እንዴት እንደሚይዝ ለማስተማር ዘካርያስ ምሳሌ ይናገራል፡፡ ከእነዚህ ሁለት ትርጉሞች የትኛው ትክክል እንደሆነ እርግጠኛ ስላልሆነ፣ በትርጉም ወቅት ማንኛውንም ትርጉም አለመወሰን መልካም ይሆናል፡፡ (ተምሳሌታዊ ተግባር እና ምሳሌዎች የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘በቦታው ማስቀመጥ’ ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ አት. “በምድሪቱ እረኛን ልሾም ነው” ወይም “ኃላፊነት ያለውን እረኛ በምድሪቱ ላስቀምጥ ነው፡፡” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
‘እጅግ የሰባውን በግ’ ወይም ‘ምርጥ የሆነውን በግ’
ይህ ምናልባት በክፋት የሚፈጸም ድርጊት ሳይሆን አይቀርም፡፡
እዚህ ላይ ‘ሰይፍ’ ሕዝቡን የሚያጠቁትን ጠላቶች ይወክላል፡፡ አት. “ጠላቶች” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ይምጡበት’ የሚለው ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ አት. “ቀኝ ክንዱን ያቁስሉት ደግሞም ቀኝ ዓይኑን ይውጉት” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
የእርሱ ‘ክንድ’ የመዋጋት ኃይሉን ይወክላል፡፡ (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ወታደር ቀኝ ዓይኑን በግራ እጁ በያዘው ጋሻ ዙሪያ ያለውን ለማየት ይጠቀምበታል፡፡ ቀኝ ዓይኑ ከቆሰለ በጦርነት ጊዜ ለመዋጋት መመልከት አይችልም፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
“ክንዱ ትበስብስ” ወይም “ክንዱ ፈጽማ ከጥቅም ውጪ ትሁን”
እነዚህ ጥቅሶች በኢየሩሳሌም ላይ ሊመጣ ያለውን ጥቃትና እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያድናቸው የሚናገረውን ክፍል ይጀምራል፡፡
“ይህ እስራኤልን በሚመለከት ያህዌ ያወጀው መልእክት ነው”
ይህ ሰማይ እንደ ብራና የተጠቀለለና መዘርጋት እንደሚያስፈልገው የሚናገር ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አት. “ሰማይን የፈጠረ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምድርን መሠረት እንዳለው ሕንፃ አድርጎ የሚናገር ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አት. “ምድርን በሞላ በስፍራው የሚያስቀምጥ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መንፈስን ሸክላ ሠሪ እንደሚቀርጸው ሸክላ አድርጎ የሚናገር ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አት. “የሰውን ልጅ መንፈስ የሚፈጥር”
ያህዌ ኢየሩሳሌምን ለመቅጣት እንደሚጠብቃት ማድረጉን ኢየሩሳሌምን የአልኮል መጠጥ እንደሚያደርጋትና በአካባቢው ያሉት ሕዝቦች ጠጥተዋት እንደሚንገዳገዱ አድርጎ እየተናገረ ነው፡፡ አት. “በቅርቡ ኢየሩሳሌምን የምታንገዳግድ ጽዋ እንደማደርጋት ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ጽዋ’ ጽዋውንና በጽዋ ውስጥ ያለውን ይወክላል፡፡ አት. “በወይን ጠጅ ወደተሞላ ጽዋነት” ወይም “በአልኮል መጠጥ እንደተሞላ ጽዋ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘እርሷን’ የሚለው የሚያመለክተው ኢየሩሳሌምን ነው፡፡ በዕብራውያን ዘንድ አንድ አገር ወይም አንድን ከተማ ሴት እንደሆነች አድርጎ መናገር የተለመደ ነው፡፡ (ሰውኛ የሚለውን ይመልከቱ)
ያህዌ ኢየሩሳሌምን የአካባቢውን ሕዝቦች ለመቅጫ መጠቀሙ ኢየሩሳሌምን ከባድ ዐለት እንደሚያደርጋት ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አት. “ኢየሩሳሌምን ለሕዝቦች ከባድ ዐለት እንደማደርጋት ያለ ይሆናል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች በኢየሩሳሌም ላይ ሊመጣ ያለውን ጥቃትና እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያድናቸው መናገር ይቃጥላሉ፡፡
“ሠራዊቱ ኢየሩሳሌምን በሚያጠቁበት ጊዜ”
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡3 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንደዚህ ብሎ ተናግሯል” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህንን ነው” (‘መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው’ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ በአንድ ሰው ላይ ዓይንን መክፈት ለዚያ ሰው በጎ ለማድረግ መፈለግን የሚገልገጽ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አት. “ለይሁዳ በጎ ነገርን አደርጋለሁ” ወይም “የይሁዳን ቤት እጠብቃለሁ” ([[rc://*/ta/vol.1/translate/fig/metaphor]] ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ቤት’ የሚወክለው ሕዝብን ነው፡፡ አት. “የይሁዳ ሕዝብ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘በልባቸው’ የሚለው የአንድን ሰው ሃሳብ ይወክላል፡፡ አት. “ለራሳቸው የሚያስቡ” ወይም “ለራሳቸው የሚሉ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
የነገር ስም የሆነው ‘ብርታት’ ‘ጠንካራ’ ወይም ‘ማደፋፈር’ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ጠንካራ አድርገን” ወይም “አደፋፍረን” (የነገር ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
“የሠራዊት ጌታ ያህዌ፣ የሚያመልኩት አምላካቸው”
እነዚህ ጥቅሶች በኢየሩሳሌም ላይ ሊመጣ ያለውን ጥቃትና እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያድናቸው መናገር ይቃጥላሉ፡፡
ይህ ምስስሎሽ ያህዌ የይሁዳን መሪዎች ጠንካሮች እንዲሆኑና ሕዝባቸውም ጠላቶቻቸውን ድል ወደ ማድረግ እንዲመሩ ያስችላቸዋል ማለት ነው፡፡ አት. “በተከመሪ እንጨት መካከል እንደ እሳት ምድጃ … በእርሻ ውስጥ የቆመ ያልታጨደ ነዶ” (ምስስሎሽ የሚለውን ይመልከቱ)
የጥንት ሰዎች የሚነድ ከሰልን ይዘው የሚሄዱባቸው የሸክላ ማሰሮዎች
በአንድ ጫፍ በኩል የሚነድና አንድ ሰው በሚጓዝበት ጊዜ ብርሃን የሚሰጥ ወይም እሳትን አንድ ሌላ ስፍራ የሚያደርስ
ሰዎቹን ፈጽሞ መደምሰስ የይሁዳ ሰዎች ሰዎቹን እንደሚበሏቸው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አት. “የአካባቢውን ሕዝቦች ያጠፋሉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ቀኝ’ እና ‘ግራ’ የሚለው በሁሉም አቅጣጫ የሚለውን ይወክላል፡፡ አት. “በሁሉም አቅጣጫ” (… የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ኢየሩሳሌም’ በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ አት. “የኢየሩሳሌም ሕዝቦች እንደገና በራሳቸው ከተማ ይኖራሉ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች በኢየሩሳሌም ላይ ሊመጣ ያለውን ጥቃትና እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያድናቸው መናገር ይቃጥላሉ፡፡
እዚህ ላይ ‘ድንኳኖች’ ቤቶችን ይወክላሉ፣ ቤቶች ደግሞ በውስጣቸው የሚኖሩ ሰዎችን ይወክላሉ፡፡ አት. “የይሁዳ ሕዝብ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፡ - 1)የዳዊት ዝርያዎች ወይም 2)የሕዝቡ የገዢ መደብ (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምስስሎሽ ደካሞች የሆኑት ጠንካሮች ይሆናሉ የሚል ትርጉም አለው፡፡ አት. “ደካሞች የሆኑት እንደ ዳዊት ብርቱዎች ይሆናሉ” (ምስስሎሽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሕዝቡን እንዲጠብቅ በያህዌ የተላከ መልአክ ነው፡፡
ሕዝቡ ርህሩህ እንዲሆኑና እንዲለምኑ መደረጋቸው መንፈሱ በእነርሱ ላይ የሚያፈሰው ፈሳሽ እንደሆነ ተደርጎ እየተነገረ ነው፡፡ አት. “የዳዊት ቤትና የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ለሌሎች ምሕረት የሚያደርጉ እንዲሆኑና ምሕረት እንዳደርግ ወደ እኔ የሚጸልዩ እንዲሆኑ አደርጋቸዋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ይህ የርህራሄና የልመና ባሕርይ ይኖራቸዋል ማለት ነው፡፡
እዚህ ላይ ‘ቤት’ ዝርያዎችን ይወክላል፡፡ አት. “የዳዊት ዝርያዎች” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
“በስለት ወግተው የገደሉትን”
‘ልጁ’ ሞቷል የሚል ግንዛቤ አለ፡፡ አት. “ለሞተው አንድያ ልጅ” (ግድፈት የሚለውን ይመልከቱ)
ሐዳድ ሪሞን መልካሙ ንጉሥ ኢዮስያስ ከመጊዶ ጦርነት በኋላ በደረሰበት የጦርነት ቁስል የሞተበት ስፍራ ሊሆን ይችላል፡፡ በዚያ ስፍራ ስለ እርሱ ሞት በየተወሰኑ ወቅቶች የማልቀስ ልማድ የነበረ ይመስላል፡፡ ይሁን እንጂ፣ አንዳንድ ሰዎች ሐዳድ ሪሞን በየዓመቱ እንደሚሞት የሚታመን የሐሰት አምላክ ስም ነው ብለው የሚያስቡ ሲሆን፤ ይህም ኩነት አምላኪዎቹን እንዲያለቅሱ ያደርጋቸዋል፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ፣ ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በእስራኤል የሚገኝ ሜዳ ስም ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በይሁዳ ምድር የሚኖሩትን ሕዝቦች ሁሉ ይወክላል፡፡ አት. “በይሁዳ ምድር የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ያለቅሳሉ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ቤት’ ዝርያዎችን ይወክላል፡፡ አት. “የዳዊት ዝርያዎች” … “የናታን ዝርያዎች” … “የሌዊ ዝርያዎች” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
የሕዝቡ ኃጢአት ይቅር መባሉ በተከፈተ የውሃ ምንጭ ኃጢአታቸው እንደሚታጠብላቸው ሆኖ ተነግሯል፡፡ ይህ በተናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ኃጢአታቸውንና ርኩስታቸውን የሚያነጻ ምንጭ እንደሚከፈት ያለ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚሉትን ይመልከቱ)
ከመሬት ውሰጥ ውሃ በተፈጥሮ የሚፈልቅበት ቦታ
እዚህ ላይ ‘ቤት’ የሚወክለው ዝርያዎችን ነው፡፡ አት. “የይሁዳ ዝርያዎች” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡3 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንደዚህ ብሎ ተናግሯል” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህንን ነው” (‘መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው’ የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቡ ከእንግዲህ የጣዖታቱን ስም እንዳይጠሩ መደረጋቸው ያህዌ “የጣዖታቱን ስም ከምድሪቱ” እንደሚቆርጥ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አት. “ሕዝቡ ከእንግዲህ የጣዖታቱን ስም እንዳይጠሩ አደርጋቸዋለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በተናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡ - አት. “ከእንግዲህ ስለ ጣዖታት እንዳያስቡ” (ፈሊጣዊ አባባል እና ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚሉትን ይመልከቱ)
ነቢያት የሚለው ‘የሐሰት ነቢያት’ን ሊያመለክት ይችላል፡፡ የርኩሰት መንፈስ በአካላዊ ሁኔታ የቆሸሸ እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አት. “ከምድሪቱ የሐሰት ነቢያትንና ርኩስ መንፈሳቸውን አስወግዳለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት ይህ የሐሰት ትንቢቶች ናቸው፡፡ አት. “በሐሰት ትንቢት መናገር” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
የአንድ ሰው የራሱ ወላጆች ልጃቸውን እንደዚህ በማድረጋቸው የተሰማን አድናቆት ለመግለጽ ‘የወለዱት’ የሚለው ቃል ‘አባቱና እናቱ’ የሚለውን ይገልጻል፡፡ አት. “የራሱ አባትና እናት” (መለየት ከማስታወቅ ወይም ከማስታወስ ጋር ሲነጻጸር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡ -አት. “መሞት ይገባችኋል”
በአንድ ሰው ስም መናገር በእርሱ ኃይልና ሥልጣን መናገር ወይም የእርሱ ወኪል ሆኖ መናገር ማለት ነው፡፡ አት. “በያህዌ ስም እንናገራለን ትላላችሁ፣ ነገር ግን ሐሰት ትናገራላችሁ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
“ወግተው ይገድሉታል”
ይህ ሐሰተኛ ነቢያትን ያስገነዝባል፡፡ አት. “ማንኛውም ሐሰተኛ ነቢይ” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ነቢያት ብዙውን ጊዜ ከእንሰሳት ጠጉር የተሠራ ከበድ ያለ ልብስ በላያቸው ይደርቡ ነበር፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ገበሬ የሆንኩት ገና ልጅ ሳለሁ ነበር፡፡ አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይህንን፡ -“ልጅ ሳለሁ አንድ ሰው ባሪያ እንድሆን ሸጠኝ” እንደሚል አድርገው ይተረጉሙታል፡፡
“በደረትህ ላይ ያሉት እነዚያ ቁስሎች እንዴት ሊደርሱብህ ቻሉ?” ይህ ሐሰተኛ ነቢያት በሥርዓቶቻቸው ወቅት ራሳቸውን ሲያቆስሉ የነበሩበትን ግልጽ ልማድ ያመለክታል፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት የሚሰጠው ምላሽ ውሸት ነው፡፡ አት. “እንዲህ በማለት ውሸት ይነግረዋል” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ዘካርያስ ብዙውን ጊዜ ትንቢትን በሥነ-ግጥም መልክ ጽፏል፡፡ የዕብራውያን ሥነ-ግጥም የተለያዩ ትይዩነቶችን ይጠቀማል፡፡ (ሥነ-ግጥም እን ትይዩነት የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ያህዌ መናገር ይጀምራል፡፡
“አንተ ሰይፍ፣ ሂድና በእረኛዬ ላይ ጥቃት ፈጽም” እዚህ ላይ ያህዌ እንደ ሰው አድርጎ ለሰይፉ ይናገራል፡፡ እዚህ ላይ ጠላቶችን ይወክላል፡፡ አት. “እናንተ ጠላቶች፣ ሂዱና በእረኛዬ ላይ ጥቃት ፈጽሙ፡፡” (ሰውኛ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእግዚአብሔር አገልጋይ እረኛ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አት. “እንደ እረኛ የሆነው አገልጋዬ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ አት. “የቅርብ ወዳጄ የሆነው ሰው” ወይም “ባልንጀራዬ የሆነው ሰው” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡3 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንደዚህ ብሎ ተናግሯል” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህንን ነው” (‘መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው’ የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ሕዝብ መንጋ እንደሆኑ ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አት. “ሕዝቤ እንደ በጎች ይሸሻሉ፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እጅን ማዞር” የሚለው ፈሊጣዊ አባባል በአንድ ሰው ላይ በጠላትነት መነሳት የሚል ትርጉም አለው፡፡ አት. “ታናናሾችን አጠቃለሁ፡፡” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት ደካማና የሚከላከልላቸው የሌላቸውን እስራኤላውይንን ሁሉ የሚመለከት ሳይሆን አይቀርም፡፡
እያወጀ ያለውን ነገር እርግጠኛነት ለመግለጽ ያህዌ ስለ ራሱ ስሙን በመጥቀስ ይናገራል፡፡ በዘካርያስ 1፡3 ላይ ተመሳሳይ የሆነውን ሐረግ እንዴት እንደተረጎማችሁት ዞር ብላችሁ ተመልከቱ፡፡ አት. “የሠራዊት ጌታ ያህዌ እንደዚህ ብሎ ተናግሯል” ወይም “እኔ የሠራዊት ጌታ ያህዌ የምናገረው ይህንን ነው” (‘መጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሶስተኛ ሰው’ የሚለውን ይመልከቱ)
እየተገደሉት ያሉት ሰዎች ከልብስ ላይ ጨርቅ እንደሚቀደድ ወይም ከዛፍ ላይ ቅርንጫፍ እንደሚሰበር ተደርገው ተነግረዋል፡፡ አት. “ከሶስት ሰዎች ሁለቱ ይሞታሉ፡፡ ከሶስት ሰዎች አንዱ ብቻ በምድሪቱ ይቀራል፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ክፍልፋዮች የሚሉትን ይመልከቱ)
ብረታ ብረት እንዲጠራ ወይም እንዲጠነክር በእሳት ውስጥ ያልፋል፡፡ ይህ አገላለጽ እዚህ ላይ ሕዝቡ ለእግዚአብሔር ይበልጥ ታማኞች ይሆኑ ዘንድ በመከራ ውስጥ ማለፋቸውን የሚገልጽ ተለዋጭ ዘይቤ በመሆን ያገለግላል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ማጥራት እንደ ብር ያሉ የከበሩ ብረታ ብረቶችን ይበልጥ የጠሩ ማድረግን ያመለክታል፡፡ እንደ ብርና እንደ ወርቅ ያሉት ምን ያህል የጠሩና ጠንካራ መሆናቸውን ለማወቅ ይፈተናሉ፡፡ እዚህ ላይ ማጥራትና መፈተን ሁለቱም ሕዝቡ ይበልጥ ለእግዚአብሔር ታማኞች እንዲሆኑ ተለዋጭ ዘይቤ አገላለጾች ናቸው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ስም’ የሚለው ያህዌን ይወክላል፡፡ ትኩ. “ወደ እኔ ይጣራሉ” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
ይሀ ምዕራፍ ኢየሩሳሌምን ለመያዝ የሚደረገውን የመጨረሻ ጦርነትና እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያድናት ይገልጻል፡፡
ወደፊት የሚመጣ ጊዜ ‘ቀን እንደሚመጣ’ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ‘የሚከፋፈልበት’ የሚለው ቃል በተናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ያህዌ ፈጥኖ ይፈርድባችኋል፣ ጠላቶቻችሁም ንብረቶቻችሁን ሁሉ እንዲወስዱና ዓይኖቻችሁ እያዩ ለራሳቸው እንዲከፋፈሉት ይፈቅድላቸዋል፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ሁሉንም መንግሥታት’ የሚለው ብዙ መንግሥታት ለማለት የማጠቃለል አባባል ነው፡፡ አት. “ብዙ መንግሥታት ኢየሩሳሌምን እንዲያጠቋት አደርጋለሁ፡፡” (ግነት እና የማጠቃለል አባባል የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በተናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ጠላቶቻችሁ ከተማይቱን ይይዟታል፡፡” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በተናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ጠላቶች ቤቶችን ይበዘብዛሉ፣ ሴቶችንም ይደፍራሉ፡፡” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቡን ከከተማይቱ አለመውሰድ ሕዝቡ ‘እንደማይወገድ’ ተደርገ ተነግሯል፡፡ ይህ በተናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ጠላቶቻችሁ ቀሪው ሕዝብ በከተማይቱ እንዲቆይ ይፈቅዱለታል፡፡” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች ኢየሩሳሌምን ለመያዝ የሚደረገውን የመጨረሻ ጦርነትና እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያድናት መግለጽ ይቀጥላሉ፡፡ ያህዌ እንደሚመጣና እንደሚዋጋ ተዋጊ ተደርጎ ተገልጾአል፡፡
“በቀደሙት ጊዜያት በጦርነት ሲዋጋ እንደነበረ”
“በዚያን ወቅት”
እዚህ ላይ ‘እግሮቹ’ የሚለው ያህዌን ይወክላል፡፡ አት. “በኢየሩሳሌም ተራራ ላይ ይቆማል፡፡” (በክፋይ የተወከለ አካል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በተናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “የያህዌ ሕላዌ የኢየሩሳሌምን ተራራ ሁለት ቦታ ከፍሎ ታላቅ ሸለቆ በዚያ እንዲፈጠር ያደርጋል፡፡” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች ኢየሩሳሌምን ለመያዝ የሚደረገውን የመጨረሻ ጦርነትና እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያድናት መግለጽ ይቀጥላሉ፡፡
እዚህ ላይ ‘እናንተ’ የሚለው የብዙ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተውም የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ነው፡፡ (አንተ እና እናንተ የሚገለጽባቸው መልኮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኢየሩሳሌም ተራራ ለሁለት ከተከፈለ በኋላ የሚፈጠሩትን ተራራዎች ይመለከታል፡፡
ይህ ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ የሚገኝ ከተማ ወይም መንደር ስም ነው፡፡ (ስምን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ትሸሻላችሁ’ በሚለው በውስጠ ታዋቂ ‘እናንተ’ የሚለው የሚያመለክተው የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ነው፡፡ ነገር ግን ‘እንደሸሻችሁ’ የሚለው የሚያመለክተው ከብዙ ዓመታት በፊት የተፈጸመ ድርጊትን በመሆኑ የሸሹት ቀደምት አባታቶቻቸው ናቸው፡፡ አት. “ቀደምት አባቶቻችሁ እንደሸሹ ትሸሻላችሁ” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘በ … ዘመን’ የሚለው ፈሊጣዊ አባባል ሲሆን ዖዝያን ንጉሥ በነበረበት ጊዜ ማለት ነው፡፡ አት. “ዖዝያን ንጉሥ በነበረበት ጊዜ” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት የእግዚአብሔርን መላእክት የሚያመለክት ሳይሆን አይቀርም፡፡
እነዚህ ጥቅሶች ኢየሩሳሌምን ለመያዝ የሚደረገውን የመጨረሻ ጦርነትና እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያድናት መግለጽ ይቀጥላሉ፡፡
“በዚያን ወቅት”
በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት ከፀሐይ የሚገኝ ብርሃን አይኖርም፡፡ አት. “የፀሐይ ብርሃን አይኖርም” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በተናጋሪ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ያ ቀን መቼ እንደሚጀምር የሚያውቀው ያህዌ ብቻ ነው፡፡” ወይም “ያህዌ ብቻ ያ ቀን መቼ እንደሚጀምር ያውቃል፡፡” (ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በመደበኛነት በአንድ ቦታ የረጋ ወይም ጮሮቃ ውሃ ሳይሆን ወረጅ ወይም ፈሳሽ ውሃ ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ ያለውን ሙት-ባሕርን ያመለክታል፡፡
ይህ ሜዴትራኒያን ባሕርን (ታላቁን ባሕር) ያመለክታል፡፡
እነዚህ ጥቅሶች ኢየሩሳሌምን ለመያዝ የሚደረገውን የመጨረሻ ጦርነትና እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያድናት መግለጽ ይቀጥላሉ፡፡
እዚህ ላይ ‘ስሙ’ የያህዌን ዝናና ባሕርዩን ይወክላል፡፡ ትኩ. “ሕዝቡ ያህዌ ብቸኛው እውነተኛ አምላክ እንደሆነ ያውቃሉ” ወይም “ሰዎች ብቻኛውንና እውነተኛ የሆነውን የሆነውን ያህዌን ብቻ ያመልካሉ፡፡” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት ይህ የይሁዳ ምድር ነው፡፡ አት. “መላው የይሁዳ ምድር” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በዮርዳኖስ ወንዝ ሸለቆ ያለ ሜዳ ስም ነው፡፡ (ስምን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሰሜን ይሁዳ ዳርቻ ያለ ከተማ ስም ነው፡፡ (ስምን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በኢየሩሳሌም በስተደቡብ ያለ ከተማ ስም ነው፡፡ (ስምን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከፍ በማለት የምትቀጥለውን ኢየሩሳሌምን ከባሕር ጠለል በላይ ከፍታቸው ዝቅ ካለው ከአካባቢው ቦታዎች ጋር ያለውን ቅራኔ ያሳያል፡፡ ቅራኔውን ‘ነገር ግን’ የሚለውን ቃል በመጨመር ማመልከት ይቻላል፡፡ ይህ በተናጋሪ መልክም ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ኢየሩሳሌም ከፍ እንዳለች ትቆያለች፡፡” (አያያዥ ቃላት እና ተናጋሪ ወይም አናጋሪ የሚሉትን መልከቱ)
እነዚህ በኢየሩሳሌም ከተማ ቅጥር በስተ ሰሜንምሥራቅ በኩል ያሉ የበሮች ስሞች ናቸው፡፡ ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች ፡ - 1)’የመጀመሪያው በር’ እና ‘የማዕዘን በር’ አንድ ዓይነት በሮች ናቸው ወይም 2) ’የመጀመሪያው በር’ እና ‘የማዕዘን በር’ የተለያዩ በሮች ናቸው፡፡ (ስምን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ፣ ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በስተሰሜን ቅጥር ባለው የከተማይቱ መካላከያ ጠንካራውን ስፍራ ያመለክታል፡፡ ይህ ምናልባት ሐናንኤል በተባለ ሰው የተገነባ ሳይሆን አይቀርም፡፡ (ስምን እንዴት መተርጎም እንደሚገባ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት ለንጉሣዊው ቤተ ሰብ የወይን ጠጅ የሚዘጋጅበት ሳይሆን አይቀርም፡፡ ከኢየሩሳሌም በስተ ደቡብምዕራብ በኩል የሚገኝ ስፍራ ነበር፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‘ኢየሩሳሌም’ ሕዝቡን ትወክላለች፡፡ አት. “ሕዝቡ በሰላም በኢየሩሳሌም ይኖራሉ፡፡” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች ኢየሩሳሌምን ለመያዝ የሚደረገውን የመጨረሻ ጦርነትና እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያድናት መግለጽ ይቀጥላሉ፡፡
“ቆመው ሳሉ” ይህ ሥጋቸው ምን ያህል ፈጥኖ እንደሚበሰብስ አጽንዖት ይሰጣል፡፡ ለመተኛት እንኳን ጊዜ አይኖራቸውም፡፡
‘ፍርሃት’ የሚለው የነገር ስም ‘ድንጋጤ’ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት. “ያህዌ ሕዝቡ በጣም እንዲደነግጡ ያደርጋቸዋል” (የነገር ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ፈሊጣዊ አባባሎች በሌላው ሰው ላይ በጠላትነት መነሳትን የሚያመለክቱ ናቸው፡፡ አት. “እያንዳንዱ ሰው ሌላውን ሰው ይይዘዋል፣ እርስ በርሳቸውም ይጣላሉ፡፡” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች ኢየሩሳሌምን ለመያዝ የሚደረገውን የመጨረሻ ጦርነትና እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያድናት መግለጽ ይቀጥላሉ፡፡
‘ይሁዳ’ እና ‘ኢየሩሳሌም’ በዚያ የሚኖሩትን ሕዝቦች ይወክላሉ፡፡ አት. “በይሁዳ ያሉት ሌሎች ሕዝቦች እንኳን ከኢየሩሳሌም ጋር ይዋጋሉ፡፡” (ስመ-ምስል ስያሜ የሚለውን ይመልከቱ)
በአንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች፡ - “ይሁዳም በኢየሩሳሌም ይዋጋል” ተብሎ ይነበባል፡፡
ውድ የሆኑትን ንብረቶች ሁሉ ይይዛሉ፡፡
‘በከፍተኛ መጠን’
እነዚህ ጥቅሶች ኢየሩሳሌምን ለመያዝ የሚደረገውን የመጨረሻ ጦርነትና እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያድናት መግለጽ ይቀጥላሉ፡፡
“በ … ላይ መጡ” የሚለው ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ አት. “ኢየሩሳሌምን ያጠቁት” (ፈሊጣዊ አባባል የሚለውን ይመልከቱ)
ከዚያ ይልቅ ወደ ኢየሩሳሌም በየዓመቱ ይወጣሉ፡፡
‘የማረፊያ ቦታዎች በዓል’ ወይም ‘የዳሶች በዓል’ ወይም ‘የድንኳኖች በዓል’
አንድን ሕዝብ በቸነፈር እንዲሰቃይ ማድረግ ቸነፈሩ እንደ ሠራዊት ሕዝቡን እንደሚያጠቃው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ አት. “በመንግሥታት ሕዝቦች መካከል ያህዌ ቸነፈር እንዲመጣ ያደርጋል፡፡” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ጥቅሶች ኢየሩሳሌምን ለመያዝ የሚደረገውን የመጨረሻ ጦርነትና እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያድናት መግለጽ ይቀጥላሉ፡፡
እነዚህ ጥቅሶች ኢየሩሳሌምን ለመያዝ የሚደረገውን የመጨረሻ ጦርነትና እግዚአብሔር እንዴት እንደሚያድናት መግለጽ ይቀጥላሉ፡፡
በፈረሶቹ ባሉት ሻኩራዎች ላይ ያሉት ጽሑፎች እንደዚህ ይላሉ፡፡
ለእነዚህ ምንቸቶች በቤተ መቅደሱ አደባባይ ሥጋን ለመቀቀያ ጥቅም ላይ ይውሉ ነበር፡፡ አት. “ቤተ መቅደሱ አደባባይ የነበሩት የማብሰያ ምንቸቶች” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
በግንዛቤ በተገኘው መረጃ መሠረት ምንቸቶቹ የመሥዋዕቱን ደም ለመቀበል እንደሚያገለግሉት ሳህኖች የተቀደሱ ይሆናሉ የሚል ነው፡፡ አት. “በመሠዊያው እንዳሉት ሳህኖች የተቀደሱ ይሆናሉ፡፡” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ልዩ ልዩ ዓይነት ምንቸቶችና ቁሳቁሶች በተለይ ለያህዌ አምልኮና ለመሥዋዕቶቹ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ተሠርተው ነበር፡፡ እነዚህ ለምንም ሌላ ጥቅም እንዳይውሉ የተለዩ ተደርገው ይቆጠሩ ነበር፡፡
ሕዝቡ በቤተ መቅደስ ለያህዌ ተገቢ መሥዋዕቶችን እንዲያቀርቡ የሚያስፈልጓቸውን ለሕዝቡ መሸጥ በነጋዴዎች ዘንድ የተለመደ ነበር፡፡ አት. “ከእንግዲህ ሰዎች በያህዌ ቤተ መቅደስ የሚሸጡም የሚገዙም አይሆኑም፡፡” (ግምታዊ እውቀት እና ውስጠ-ታዋቂ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ‘ነጋዴዎች’ የሚለውን ‘ከነዓናውያን’ ብለው ይተረጉሙታል፡፡
“ኤዶምያስ” በዚህ ስፍራ የኤዶምን ህዝብ ይወክላል ‘የኤዶማዉያን እንዲህ ቢሉ ወይንም የኤዶም ህዝብ እንዲህ ቢል’
በዚህ ስፍራ ‘ወደታች እወረውራለሁ’ የሚለው ‘አፈርሳለሁ’ ለማለት እንደሆነ ይለመታል።
‘በደለኛ’ የሚለው ቃል ‘የበደለኛ ህዝብ አገር’ ለማለት ነው።
በዚህ ስፍራ “በአይኖቻችሁ” የሚለው ህዝቡን ይወክላል። ስለዚህ “እናንተ ራሳችሁ ይህንን ታያላችሁ” ይባል።
በዚህ ስፍራ “የኔ ስም” የሚለው እግዚአብሔርን የሚለውን ያመለክታል እን“ደጠላችሁኝ ያሳያል”
በዚህ ስፍራ ካህናት የሚጠይቁት ጥያቄ እግዚአብሔርን በእርግጥ አላቃለልንም እያሉ ነበር።ስለሆነም እንዲህ ይባል፤ “እኛ ስምህን ያቃለልን ይመስለሀል?” ወይም “ስምህን እንዴት አድርገን እንዳቃለልን እስቲ ንገረን?”
“እርኩስ” የሚለው ቃል የሚገልጸው ለእግዚአብሔር መቅረብ የማይገባውን መሰዋዕት ማቅረብን ነው
በዚህ ስፍራ ካህናት የሚጠይቁት ጥያቄ እኛ ስምህን አላረከስንም የሚል ነበር። ይህም እንደዚህ ቢባል፤ “ እኛ አላረክስንህም” ወይም “እንዴት ነው ያረከስንህ?”
ይህ አገላለጽ ለእግዚአብሔር የማይገባውን መሰዋእት ማቅረብ እግዚአብሔር እንደመሳደብ ይቆጠራል የሚለውን ይገልጻል።
ይህ መሰዉያውን ያሳያል።
እግዚአብሔር ለካህናቱ የሰጠው ምላሽ እንዲህ የሚል ነበር፤(ግልጽ ሲደረግ)፤”የእግዚአብሔር ገበታ የተናቀ ነው በማለት እኔን አርክሳችሁዋል”
ዋጋ እንደሌለው የተቆጠረ
በዚህ ስፍራ እግዚአብሔር ጥያቄውን በመጠቀም ህዝቡን ይገስጻል።ስለዚህ እንዲህ ይባል “ለእግዚአብሔር ዕውር እንስሳን መሰዋእት ማቅረብ ክፉ እንደሆነ በደንብ ታውቃላችሁ”
በዚህ ስፍራ እግዚአብሔር ጥያቄውን በመጠቀም ህዝቡን ይገስጻል። ስለሆነም እንዲህ ይባል “ አንካሳና የታመመዉን እንስሳ ማቅረብ ክፉ እንደሆነ እያወቃችሁ መሰዋዕት ታቀርባላችሁ።
የመጀመሪያው አረፍተነገር በትእዛዝ መልክ ለመከራከሪያነት የቀረበ ስለሆነ እንደዚህ ይባል “ያንን ለአለቃህ ብታቀርብ ይቀበለሃል ወይ ወይንም ፊትህን ይቀበላል ወይ?”
በዚህ ስፍራ ማለት የተፈለገው እግዚአብሔር ህዝቡን ለማስታወስ ጥያቄ በመጠየቅ አለቃችሁ በፍጹም እንዲህ አይነቱን አካለ ስንኩል እንስሳ አይቀበልም ነው።
ፊትን ወደ ላይ ከፍ ማድረግ የሚለው ፈሊጥ በሞገስ ግለሰቡን መቀበልን ያመለክታል። ስለሆነም “ በጥሩ ሁኔታ ይቀበለሃል” ወይም “ እንተን ለመርዳት ፈቃደኛ ነው” ማለት ይቻላል።
አክብሮትን ለማሳየት ስጦታን እንደመስጠት
ሚልክያስ ለእግዚአብሔር በቀጥታ አይናገርም። ነገርግን እስራኤልን በቀጥታ እንዲህ በማለት ይናገራል፤ እነሱን በወቀሳ መልክ እግዚአብሔር ምህረት ያድርጋል እያላችሁ ታስባላችሁ ይላቸዋል።
እዚህ ላይ “ፊት” የሚለው ቃል እግዚአብሔርንና የሱን መገኘት ነው። ስለሆነም “ እግዚአብሔር በሚገኝበት እሱን ፈልግ” ይባል።
በዚህ ስፍራ እግዚአብሔር የሚጠይቀው በጥያቄ ዉስጥ ህዝቡን ለመገሰጽ ፈልጎ ነው። ስለሆነም “ለእግዚአብሔር የማይመጥን መሰዋዕት ብታቀርብ በእርሱ አንድ ተቀባይነት የለውም” ይባል።
ይህ አስቸጋሪ የሆነ የዕብራይስጥ ሐረግ በተለያየ መንገድ ሊተረጎም ይችላል።
x
የከፍተኛ ፍላጎት መግለጫ
በዚህ ስፍራ “በመሰውያየ ላይ እሳት ማቃጠል” የሚለው የሚያመለክተው ለእግዚአብሔር መሰዋእት በመሰውያው ላይ ማቅረብን ነው።ስለሆነም “ተቀባይነት የሌለውን ስጦታ ማቃጠል ተገቢ አይደለም” ይባል።
እዚህ ላይ “እጃችሁ” የሚለው “እናንተ” የሚለውን ይወክላል። ስለሆንም “ከእናንተ” ይባል።
ይህ አገላለጽ “በሁሉም ስፍራ” ለማለት ነው።
እዚህ ላይ “የኔ ስም” የሚለው አባባል የእግዚአብሔርን ዝናና ክብር ለማመልከት ነው። ስለሆነም “በሌሎች ህዝቦች ላይ እከብራለሁ” ይባል።
ይህ አገላለጽ እንደሚከተለው ሊቀርብ ይችላል፡ “ከእነዚህ አገሮች ሰዎች እኔን ለማምለክ እጣንና ንጹህ ስጦታን ያቀርባሉ”።
በዚህ ስፍራ “ስም” እግዚአብሔርን ይወክላል። ስለሆነም “ለኔ” ይባል።
አማራጭ ትርጉሞች 1) “በመሰውያ ላይ የተሰዋ የእንስሳት ስጋ ሆኖ ከብልቱ ካህናት የሚበሉት” ወይም 2) በመሰውያ ላይ የተሰዋ ስጋ”
እክብሮት በመንፈግ ድምጽ ማሰማት
በዚህ ስፍራ እግዚአብሔር ሊገስጻቸው ጥያቄ ይጠይቃቸዋል። ስለሆነም “እኔ ይህንን በእርግጥ ከእናንተ አልቀበልም” ይባል።
በዚህ ስፍራ “እጃችሁ” የሚለው የሚወክለው “እናንተ” ነው።
ይህ በቀጥታ ንግግር ሊገለጽ ይችላል። “ሌሎች ህዝቦች ስሜን ያከብራሉ” ይባል።
እዚህ ላይ “የኔ ስም” የሚለው እግዚእብሔርን ይወክላል። ስለሆነም “እኔ እከብራለሁ” ይባል።
ይህ የሚያመለክተው አንድ ነገር በጣም አስፈላጊ/ ጠቃሚ መሆኑን ነው። ስለሆነም “በጣም አስፈላጊ እንደሆነ ቁጠሩት ይባል።
‘ክብር” የሚለው ቃል እብደ ግስ (ድርጊት ገላጭ) ሊወሰድ ይችላል። ስለሆነም “የኔን ስም አክብሩ” ይባል።
ይህ በዚህ ስፍራ እግዚአብሔርን ያመለክታል።
“እርግማን” ረቂቅ ስም ሲህን እንደ ግስ ያገለግላል። ስልሆነም “እኔ እረግማችሁዋለሁ” ይባል።
ይህ የሚያመለክተው የእግዚአብሔር ትእዛዝ በጣም ጥቃሚ/አስፈላጊ መሆኑን ነው።
እዚህ ላይ “ፋንድያ በፊታችሁ ላይ” የሚለው ሐረግ ማዋረድ/ ማሳፈር የሚለውን ለማመልከት ነው።
እዚህ ላይ “መሰዋዕት” የሚለው ቃል በእስራኤል በእላት ላይ ካህናት ለመሰዋእትን እንስሳት ይመለከታል። “ፋንዲያ/እበት” የሚለው ቃል እንስሳቱ ለመሰዋዕት ከመታረዳቸው የሚጥሉትን ቆሻሻ ወይንም ከታረዱ በሁዋላ ስጋቸው ሲበለት ከሰውነታቸው የሚወጣውን ለማመልከት ሊሆን ይችላል። የቤተመቅደስ ሰራተኞች እበቱን ከቤተመቅደሱ ዉጪ ወይንም ከእየሩሳሌም ዉጪ ይጥሉታል።
ይህ ለትርጉም የሚያስቸግር አገላለጽ ቢሆንም እንደዚህ ማለት ይቻላል “እግዚአብሄር ከእርሱ ጋር( ከእበቱ ጋር) ይወስዳችሁዋል። ስለሆነም “በእበት መጣያ ላይ ይወረውሩአችሁዋል፤እግዚአብሔር በእርግጥ ከእበት መጣያ ጋር እንድትወሰዱ ያደርጋል”።
ለዚህ አባባል ሁለት አማራጮች አሉ፤ 1) እግዚአብሔር ታማኝ ያልሆኑትን ካህናት በሞት በመቅጣት ሬሳቸው ከእንስሳት እበት መጣያ ላይ እንዲጣሉ ያደርጋል ወይንም 2) እግዚአብሔር ታማኝ ያልሆኑትን ካህናት በአስከፊና በአሰቃቂ ሁኔታ በሞት በመቅጣት ሬሳቸዉን ከእንስሳት ፋንዲያ ጋር እንዲጣሉ ያደርጋል።
በዚህ ስፍራ ሌዋዊ የሚለው ቃል የሌዊን ተወላጆችና ዘሮቹን ለማለት ነው። ስለዚህ “ ቃልኪዳኔ ከእናንተ ከሌዊ ዘሮች ጋር ነው” ይባል።
በዚህ ስፍራ ለማለት የተፈለገው ውጤት ቃልኪዳን በራሱ ቃልኪዳን መሆኑን ነው። ስለሆነም “ከሌዊ ጋር ያለው የቃልኪዳን ዐላማ ካህናቱ በብልጽግናና በሰላም መኖር ነበር” ይባል።
ይህ አባባል “ከእርሱ ጋር ያለኝ ቃልኪዳን እርሱ እንዲፈራኝና እሱ እንደፈራኝም ነበር” ይባል።
በዚህ ስፍራ “የኔ ስም” የሚለው ሐረግ እግዚአብሔርን ይወክላል።
ለማለት የተፈለገው “ ምንም ዉሸት የለበትም” ነው።
በዚህ ስፍራ “ከንፈሮች” የሚለው የሰውየውን የመናገር ችሎታን ይወክላል።
በዚህ ስፍራ መሄድ የሚለው መኖርን እንዲሁም በተወሰነ የህይወት ምንገድ መኖርን ያሳያል።
በዚህ ስፍራ ሐረጉ የሚያመለክተው የሌዋውያን የኖሩበትን የህይውት ስርዐት ነበር። ስለሆነም “ሰላማዊና ቅንነት” ይባል።
በዚህ ስፍራ ሰዎች ኃጢአት መስራት እንዲያቆሙና ከሀጢያት ፊታቸዉን እንዲመልሱ ለማለት ስለሆነ “ እሱ ብዙ ሰዎች ከህጢአት እንዲመልሱ አደረገ” ይባል።
በዚህ ስፍራ እዉቀት የተባለውን ነገር ካህናቱ መጠበቅ ይገባቸዋል። ስለሆነም “እውቀትን መጠበቅ” የሚለው ሃሳብ እዉነተኛ የሆነው ስለ እልዚአብሔር ያለ እዉቀት ለማለት ነው።
በዚህ ስፍራ “ከንፈሮች” የሚለው የሰውየውን የመናገር ችሎታን ይወክላል።
በዚህ ስፍራ መመሪያ የቀረበው ሊታይ የሚችል እንደ አንድ ነገር ነበር። ይህንን ዐረፍተነገር እንደሚከተለው ማስተካከል ይቻላል። “መመሪያ ለመቀበል መፈለግ” ወይም “ካህናቱ እውነቱን እንዲሩዋቸው መፈለግ”።
በዚህ ስፍራ “አፍ” ሰውየው የሚናገረውን ይወክላል።
ቀጥተኛና ትክክለኛ የሆነውን መንገድ መከተል ለማለት ነው።
ለእግዚአብሔር አለመታዘዝ እንደማሰናከል ይቆጠራል።
“በሕግም” የሚለው አገላለጽ “መሰናከል” የሚለውን አውድ ይሰጣል። ስለዚህ “እናንተ ብዙዎች ለሕጉ እንዳይታዘዙ አድርጋችሁዋል” ይባል።
ይህ ሃሳብ ሕዝቡ የካህናቱን ክፉ ባህሪይ ማወቃቸውን ያመለክታል።
በዚህስፍራ “መንገድ” የሚለው “ፍላጎት” ወይም “ባህሪይ” የሚለዉን ያመለክታል።
“ለምትወዱአቸው ሰዎች ቀላል ምስፈርት ስታስቀምጡ፤ ለምትጠሉዋቸው ሰዎች ግን አስቸጋሪ መስፈርት ታስቀምጣላችሁ”።
በዚህ ስፍራ አንድን ሰው ከሌላው አብልጦ መውደድን ያመለክታል፤ስለዚህ “አንዱን ከሌላው አስበልጣችሁ እንድምትወዱ እወቁ” ይባል።
ሚልክያስ የሱ ወገን የሆኑትን እስራኤላውያንን ቀደም ሲል የሚያውቁትን ነገር ለማሳሰብ ጥያቄ ይጠይቃቸዋል፤ ስለሆነም መባል ያለበት “ሁላችንም አንድ አባት ያለን፤የእኛ አምላክም ከእኛ አንድ ህዝብ እንደፈጠረ ታውቃላችሁ” ወይም “ሁላችሁም እንደምታዉቁት እግዚአብሔር የእስራኤላውያን ሁሉ አባት ነው፥ ምክንያቱም እግዚአብሔር መንግስታችንን/ሕዝባችንን የመሰረተው እሱ ስለሆነ ነው”።
ይህጥያቄ የሚገልጸው ቀጥሎ ያለዉን አረፍተነገር ነው፤ “በእርግጥ አንድ አምላክ ሁላችንንም ፈጥሮናል”።
ይህ አረፍተነገር የሚያሳየው እግዚአብሔር አይሁዳውያንን አንድ ህዝብ እንዲሆኑ ማድረጉ ነው።
ሚልክያስ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው የራሱ ወገን የሆኑትን እስራኤላውያንን ለመገሰጽ ፈልጎ ነው። ስለዚህ ይህ ጥያቄ ቀጥሎ ባለው መንገድ ወደ አረፍትነገር ሊቀየር ይችላል። “አሁን እንደምታደርጉት እኛ በእርግጥ ወንድሞቻችንን በክፉ በማየትና ለእግዚአብሔር ትእዛዝ ባለመታዘዝ የእግዚአብሔርን ቃልኪዳን ማቃለል የለብንም”።
በዚህስፍራ “ይሁዳ” የሚለው ቃል አይሁዳውያን የሚኖሩበት ስፍራ ያሉትን የአይሁድ ህዝብ ሲወክል ለእግዚአብሔር አለመታመናቸውን ለመግለጽ “ይሁዳ” ብሎዋል። ስለዚህ “የአይሁድ ህዝብ ለእግዚአብሔር አልታመነም” ይባል።
ይህንን አገላለጽ ቀጥሎ ባለው መንገድ ማቅረብ ይቻላል፤ “በእስራኤልና በእየሩሳሌም ያሉ ሰዎች አስጸያፊ ነገሮችን ሰርተዋል”።
በዚህ ስፍራ “ይሁዳ” የእስራኤልን ህዝብ ይወክላል።ስልዚህ “የይሁዳ ህዝብ/አይሁዳውያን የተቀደሰውን የእግዚአብሔርን ስፍራ ስላረከሱ” ሊባል ይችላል።
በዚህ ስፍራ የይሁዳ ህዝብ እንደ አንድ ሰው ስም ”ይሁዳ” ተብለዋል። ስለሆነም ፤ “ይሁዳ ጣዖት አምላኪ የሆነች የሌላ አገር ህዝብ ሴት አግብቶአል” ይባል።
በዚህ ስፍራ አንድን ነገር ማጥፋት ማላት ከአንድ ነገር ላይ ቆርጦ መጣል ማለት ነው።ስለሆነም “እንደዚህ የሚያደርገውን ሰው እግዚአብሔር ያጥፋው” ወይም “ከእስራኤል ህዝብ መካከል እንደዚህ የሚያደርገውን ሰው እግዚአብሔር ይግደለው” ይባል።
በዚህ ስፍራ “የያዕቆብ ድንኩዋን” የሚያመለክተው የእስራኤል ህዝብ ነው።
በዚህ ስፍራ “ያዕቆብ” የሚያመለክተው እስራኤላውያንን ነው፥ ምክንያቱም እስራኤላውያን ሁሉ የከያዕቆብ ተወላጆች ስለሆኑ ነው።
ይህ አገላለጽ “አንድም ሳይቀር ሁሉንም” ለማለት ነው።
ይህ አባባል በፌዝ መልክ በማጋነን የሰዎቹን እንባና ለቅሶ እግዚአብሔር ስለሚያውቅ ሰዎቹ ምንም ሀዘን አይሰማቸውም ለማለት ነው።
“ለቅሶ” እና “ሀዘን” የሚሉ ቃላት በተመሳሰለ አገላለጽ ለቅሶ የሚለዉን ሃሳብ ለማጠንከር ነው። ስልዚህ “በከፍተኛ ለቅሶ” ይባል።
እዚህ ላይ ቁርባኑን አይመለከትም የሚለው ስጦታውን በመቀበል ለሰጪው አድልዖ ማድረግን ያሳያል።
ይህም የሚያመለክተው እነዚህ በእግዚአብሔር መሰውያ ላይ የሚያለቅሱ ሰዎች መሰዋዕት ለእሱ እንዳቀረቡ ነው።
በዚህ ስፍራ “እጅ” የሚለው የሚያመለክተው ሰጭው ስጦታ መስጠቱን ነው።
የዚህ ጽሁፍ ሙሉ ሃሳብ “እግዚአብሔር ለምን ወደ ስጦታችን አይመለከትም?” ወይም “ከእጃችን ስጦታችንን ደስ ብሎት አይቀበልም” ነው።
“ወጣት በነበርክ ጊዜ ያገባሃት ሚስትህ”
በዚህ ዐረፍተነገር መሰረት ይህቺ ሴት በዚህ ጊዜ በህይወት አለች።
የዚህ አረፍተነገር ትርጉም፥ የጋብቻ ቃልኪዳኑን የሚያፈርሰውን ማንኛውን እስራኤላዊ እግዚአብሔር ይቀጠዋል ነው።
ይህ ዐረፍተነገር እንደሚከተለው ሊገለጽ ይችላል፥ “እግዚአብሔር በመንፈሱ
ይህ አገላለጽ ባልና ሚስት አንድ ስጋ ይሆንሉ የሚለውን ስለሚያመለክት “ ባልና ሚስት አንድ አካል/ስጋ አደረገ” ይባል።
እግዝዚአብሔርን የሚያከብሩና ለሚታዘዙ ልጆች
ይህ ዐረፍተነገር የሚያሳየው ብዙ እስራኤላውያን ሚስቶቻቸውን እንደ ፈቱ ነው።
“በጋብቻ ቃልኪዳን ተስማምታችሁዋል”፥
እግዚአብሔር እንደሚሰለች ተደርጎ ቢቀርብም እርሱ ግን በአካል የማይደክም ወይም ስሜታዊ የሆነ አምላክ አይደለም። ምናልባት እግዚአብሔር ተናዶአል ማልት ይቻላል። ስለሆነም “እግዚአብሔርን አናዳችሗል” ይባል።
ይህ ጥያቄ የሚያሳየው ህዝቡ ምንም ስህተት እንዳልሰሩ ነው ። ስለዚህ በሚከተለው አገላለጽ ዐረፍተነገሩን መግለጽ ይቻላል።”በእርግጥ እኛ እሱን አላሰለቸንም”
በዚህ ስፍራ አጠቃላይ መልዕክቱ “እንደዚህ በማለት አታክታችሁታል” ። የነብዩ ጥያቄ መልስ እንደዚህ መሆን አለበት።
አይኖች ማየት ሲወክሉ ፥ ማየት ደግሞ ሃሳባቸውን ይወክላል። ስለዚህ “በእናንተ ሃሳብ” ወይም “በውሳኔአችሁ” ይባል።
ካህናቱ ይህንን ጥያቄ የጠየቁት ህዝቡ ሀጢያት ቢሰራም ባይሰራም እግዚአብሔር ስለ ህዝቡ ደንታ የለውም ወይም ክፉ አድራጊዎችን በፍጹም አይቀጣም፥ ስለዚህ “እግዚአብሔር በፍጹም ክፉሰዎችን አረሳም” ይባል።
ክፉሰዎችን በትክክል የሚቀጣ እግዚአብሔር
እግዚአብሔር ለእስራኤል ህዝብ በቁጥር አንድ መናገር ሲጀምር፥ ሚልክያስ ደግሞ በቁጥር ሁለት መናገር ይጀምራል።
“ተመልከት” ወይም “አዳምጥ” ወይም “ስለምነግርህ ነገር አጽንዖት ስጥ”
በዚህ ስፍራ ህዝቡ እግዚአብሔርን ለመቀበል መዘጋጀት ማለት እግዚአብሔር የሚሄድበትን መንገድ መጥረግ እንደማለት ነው።
አንዳንድ የመጸሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይሄንን ቁጥር የሚገልጹት ስለ አንድ ሰው እንደተነገረ ሲሆን ሌሎቹ ደግሞ ግልጽ እንዳልሆነ በመቀበል ግልጽ ለማድረግ ባለመፈለጋቸው እንድዚሁ ትተውታል።እኛም ግልጽ አይደለም እንላለን።
አብዛኛዎቹ ትርጉሞች ይህንን ክፍል ግልጽ ስላልሆነ እንዳለ አስቀምጠውታል። ሆኖም ግን ተርጉዋሚዎች “መልእክተኛ” በሚለውና “ቃልኪዳኑ” በሚለው መካከል ያለውን ግንኙነት “መልእክተኛው”እንደተሰጠው ተስፋና ቃልኪዳኑ ደግሞ እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር የገባውን ለማመልከት እንደሆነ መረዳት ያስፈልጋል። ሌላው አማራጭ ደግሞ መልዕክተኛ የተባለዉ ሰው ቃልኪዳኑን እንደሚያጸና ወይም አዲስ ቃልኪዳን እንደሚያውጅ መግልጽ ነው።
እነዚህ መልስ የማያስፈልጋቸው ጥያቄዎች የሚገልጹት ማንም ሰው በእግዚአብሔር ፊት መቆም እንደማይችል ነው።ሁለቱን ጥያቄዎች በማዋሃድ በአንድ አረፍተነገር እንደሚከተለው መግለጽ ይቻላል። “ማንም ቢሆን እግዚአብሔር ለፍርድ በሚመጣበት ጊዜ በፊቱ ሊቆም አይችልም”
በዚህ ስፍራ “ቀን” የሚለው “ጊዜ” የሚለዉን ይወክላል፥ ስልሆነም “ በሚመጣበት ጊዜ” ይባል።
በዚህ ስፍራ “መቆም” የሚለው የአንድን ሰው ጥቃት ወይም ተቃውሞን መቕቕምን ያሳያል።
ይህ ዐረፍተነገር እግዚአብሔር በሚመጣበት ጊዜ ማንም ሰው ሊቆም አይችልም ለሚለው ምክንያት ለመስጠት ነው። ፍርድ ለመስጠት የእግዚአብሔር ሃይል ሰዎች ሓጢያት መስራታቸውን እንዲያቆሙ የተባለው ልብስ ለማንጻት ጠንካራ ሃይል እንዳለው ሳሙና ወይንም ብረታብረት ለማቅለጥ ሓይል እንዳለው እሳት ነው። የእነዚህ የአባባል መንገዶች የእግዚአብሔር ሃይል ማንኛውንም ነገር ለመስራት የሚከለክለው የለም ለማለት ነው።
ለሌዊ ልጆች ይቅር ማለትና የሐጢአት መንገድ እንዳይከተሉ ማድረግ ብረታብረትን እንደማጥራት ይታያል። ስለዚህ “እሱ የሌዊን ልጆች ያስተካክላል፥ ሐጢያታቸውን ይቅር ይላል” ይባል።
በዚህ ስፍራ “ልጆች”የሚለው ዘሮቻቸውን ይወክላል።ወንድ የሌዊ ዘሮች ካህናት ወይም የቤተመቅደስ ሰራተኞች ናቸው።
በዚህ ስፍራ መቀመጥ የብር አንጥረኛን ተግባር ያመለክታል።ይሄውም የብር አንጥረኛው ብር ወይም ወርቅ በሚያነጥርበት ጊዜ ቁጭ ብሎ እንደሚያነጥር ለማለት ነው። እንደዚሁም ደግሞ ንጉስ በዙፋኑ ላይ ተቀምጦ ንጉስ ፍርድ እንደሚሰጥ ያለውን ተግባር ያመለክታል።
በዚህ ስፍራ ሰዎች ከእንግዲህ ሰዎች የሀጢያት መንገድ አይከተሉም፥ ነገርግን የወርቅና የብር አንጥረኛ የበለጠ እንደሚያጠራ የሚለዉን ያሳያል።
በዚህ ስፍራ “የጽድቅ” ማለት እግዚአብሄርን በጽድቅ ለማምለክ መሻት ማለት ስልሆነ፥ “እግዚአብሔርን ለማምለክ በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት ያለውን ቁርባን/ስጦታ ያመጣሉ” ለማለት ነው ።
ሚልክያስ ንግግሩን በቁጥር 4 ሲቀጥል እግዚአብሔር ደግሞ እንደገና ንግግሩን በቁጥር 5 ይቀጥላል።
“ይሁዳ” እና “ኢየሩሳሌም” የሚሉት ቃላት በእነዚያ ስፍራ የሚኖሩትን ህዝብ ይወክላሉ። ስለሆነም “በይሁዳና በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ህዝቦች የሚያመጡት ስጦታ/ቁርባን” ይባል።
እነዚህ ሁለቱ ሐረጎች አንድ ሲሆኑ ትኩረት የሚያደርጉት ግን ስጦታው/ቁርባኑ እግዚአብሔርን ያስደስት እንደነበር ነው። ስለዚህ “ባለፉት ዘመናት እንደነበረው” መባል አለበት።
በዚህ ስፍራ “ፍርድ” የመፍረድ ተግባርን ያመለክታል። ስለዚህ “ወደ እናንተ ቀርቤ እፈርድባችሁዋለሁ” መባል አለበት።
“ተቀጥረው የሚሰሩትን ሰራተኞች ደመወዛቸውን በመከልከል ማሰቃየት”
የመጻተኛው የሚገባውን በመከልከል የሚጨቁኑ፥የአንድን ሰው መብት መከልከል ማለት ፊትን ከአንድ ሰው ላይ ማዞር እንደ ማለት ነው።ስለዚህ “በእስራኤል ውስጥ የሚኖሩትን ሰዎች መብት ትከለክላላችሁ” ማለት ይገባል።
እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ መናገሩን ቀጠለ።
“ የጠፋችሁ አይደላችሁም”
እግዚአብሔርን አለመታዘዝ ማለት ፊትን ከእርሱ ላይ ማዞር ማለት ነው። ስለዚህ “ ከአባቶቻችሁ ዘመን ጀምሮ ስርአቴን አልጠበቃችሁም” ይባል።
በዚህ ስፍራ እርስ በርስ መዋደድ ማለት ፊትን ወደእያንዳንዱ ማዞር ማለት ነው። ስለዚህ “ውደዱኝ አክብሩኝ እኔ ደግሞ እረዳችሁአለሁ” መባል አለበት።
ሰዎች ይህንን ጥያቄ የሚጠይቁት መቸነው ለእግዚአብሔር ያልታዘዝነው ለማለት ነው። ይሄንን ደግሞ በሚቀጥለው መንገድ መግለጥ ይቻላል፤ ከአንተ ወደየትም ስላልሄድን ወደአንተ እንዴት እንመለሳለን”።
ይህ ጥያቄ የሚያመለክተው ስርቆት/ ዘረፋ በጣም ክፉ መሆኑን ነው።እግዚአብሔር በዚህ ዐረፍተነገር ውስጥ እንደ ሶስተኛ ተናጋሪ ሆኖ ቀርቦአል። ስለሆነም እንደሚከተለው ይገለጽ “ሰው በእርግጥ እግዚአብሔርን መስረቅ የለበትም” ውይም “ማንም እኔን ምስረቅ የለበትም”
ይህ ጥያቄ የሚያመለክተው ህዝቡ እግዚአብሄር እንደሚሰርቁ እድርገው ስለማይቆጥሩ ነው። ስለሆነም “እኛ አንተን አልሰረቅንህም” ይባል።
ይህ መልስ የተሰጠው ከእግዚአብሔር ስለ ሆን ሙሉ መልስ ነው። ስለዚህ “አስራትና በኩራቴን በመከልከል እኔን ሰርቃችሁኛላችሁ” ይባል።
በግልጽ “በእርግጥ ረግሜአችሁአልሁ” ማለት ይቻላል።
በዚህ ስፍራ “ሕዝብ” የሚለው የሚወክለው እግዚአብሄር እየተናገራቸው ያለውን ህዝብ ነው። ስለዚህ “በአገሩ ያላችሁ ህዝቦች ሁሉ” ማለት ይቻላል።
እግዚአብሄር ለእስራኤል ህዝብ መናግሩን ቀጥሎ
“አሥራቱን ሁሉ”
በዚህ ስፍራ “ቤት” የሚለው ቤተመቅደሱን ይወክላል።ስለሆነም “የኔ ቤተመቅደስ” ይባል።
በዚህ ስፍራ “ፈትኑኝ” የሚያመለክተው ሰዎች የሚያደርጉትናማድረግ ያለባቸውን ነው። በዚህ ስፍራ “ብትፈትኑኝ” የሚለው በሁለት ዐረፍተነገሮች ሊከፈል ይችላል።ስለ ሆነም “እናም ብትፈትኑኝ. . . የሰማይ መስኮቶችን እከፍታለሁ” ወይም “ካደረጋችሁ . . . እናም ልትፈትኑኝ ትችላላችሁ፥የሰማይን መስኮት እከፍታለሁ” መባል አለበት።
በዚህ ስፍራ የተባረኩ የሚለው መባረክን ያመለክታል። ስለዚህ “አህዛብ ሁሉ እናንተ እንደተባረካችሁ ያውቃሉ” ይሁን።
ይህ አገላለጽ በአገር ሁሉ ያሉትን ሕዝቦች ይመለከታል። ስለሆነም “በሁሉም አገር ያሉ ሕዝቦች” ይባል።
በዚህ ስፍራ “ተድላ” የሚወክለው የምድሪቱን ኑዋሪዎች የኑሮ ሲሆን በደስታ/ በተድላ መሆኑን ነው።
ቁጥሮቹ አዲስ ሃሳብ ይጀምራሉ፥ እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ ይናገራል።
በዚህ ስፍራ “ጠንካራ” ድፍረት የሚለውን ይወክላል፥ እንዲሁም ደግሞ “ቃላችሁ” የሚለው አባባል “እናንተ ያላችሁት” ማለት ስለሆነ “ ስለ እኔ እናንተ ያላችሁት ድፍረት ነው” መባል አለበት።
ሰዎች እኛ ስለ እግዚአብሔር ምንም ክፉ ነገር አልተናገርንም ስለሚሉ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃሉ። ይህ ደግሞ በሚክተለው ዐረፍተነገር ሊገለጽ ይችላል “እኛ እርስበርሳችን ስላንተ ምንም ክፉነገር አልተናገርንም”።
ሰዎቹ ይህንን ጥያቄ እርስ በርስ የሚጠያየቁት ቀጥሎ የተጠቀሰውን ለማለት ፈልገው ነው። “የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ መጠበቅና በፊቱ በሐዘን ማገልገል አይጠቅምም”።
በዚህ ስፍራ “በሐዘን መሄድ” የሚለው ሐረግ “በሐዘን ስሜት” የሚለውን ይወክላል፤ምናልባትም ስለ ሀጢያታቸው ማዘንን ይጠቁማል።
ይህ አገላለጽ ሰዎች የሚሰሩትን እግዚአብሔር ያውራል የሚለውን ይጠቁማል።
በዚህ ስፍራ “የተባረኩ የተባሉት” የሚለው ሐረግ መባረክን ያመለክታል። ስለዚህ “ክፉዎች ተባርከዋል” እንላለን።
ይህ አገላለጽ እንደሚከተለው ሊቀርብ ይችላል፥” ክፉዎች በብልጽግና ይኖራሉ እንላለን”።
“ከእግዚአብሔር ቁጣ ያመልታሉ” ለማለት ነው።
ይህም ማለት 1)እስራኤላውያን መጸሐፍ የጻፉት ለእግዚአብሔር ቃል የገቡትና እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሰዎችን ስም ዝርዝር ለማስታወስ ነበር፥ ወይም 2)እግዚአብሔር በመንግስተ ሰማይ አንድ ሰው እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሰዎችን ስም እንዲጽፉ ያደርጋል ማለት ነው።
ይህ አገላልጽ የሚያመለክተው ሕዝቡ ጠቃሚ የሆኑ ነገሮችን፤ ክስተቶችንና ባለፉት ዘመናት የኖሩትን ሰዎች ለማስታውስ የሚረዱ መጸሀፍትን ለማመልከት ነው።
በዚህ ስፍራ “የሱን ስም” የሚለው እግዚአብሔርን ያመለክታል።
“እነሱ የኔ ሕዝብ ይሆናሉ”
በዚህ ስፍራ “ንብረት” የሚለው የአንድን ሰው የግል ንብረት ያመለክታል። ይህን ሀሳብ በሚቀጥለው መንገድ መግለጥ እንችላለን፥”እነሱ ለኔ ሙሉ በሙሉ የተገቡ ይሆናሉ”።
የዚህ አገላለጽ የሚያመለክተው እግዚአብሔር በፍርድ ጊዜ አመጸኞቹን እስራኤላውያን በሚቀጣበትና ለታማኞቹ እስራኤላውያን ድል የሚሰጥበትን ነው።
“በመካከል ልዩነት ታያላችሁ” ወይም “በልዩነት ትታያላችሁ”
“ተመልከት” ወይም “አድምጥ” ወይም “ለምነግርህ ነገር ትኩረት ስጥ”
ሊመጣ ያለው የጥፋት ቀን ራሱ እንደሚያቃጥል ይነገራል። የእግዚአብሔር የፍርድ ቀን ብዙውን ጊዜ እሳት እንደ ሆነ ይነገራል።
x
እነዚህ ህዝቦች ገለባ ስለሆኑ ዕድላቸው መቃጠል ነው። በመጸሐፍ ቅዱስ ስዎች በዕጽዋትና በዛፍ መመሰላቸው የተለመደ ነው። ስለዚህ “ሁሉም ትዕቢተኞች እንደ ደረቀ ገለባ ይቃጠላሉ” ይባል።
በዚህ ስፍራ “ቀኑ” የሚለው በዚያን ቀን የሚሆነውን ያመለክታል። ስለሆነም “በዚያን ቀን እኔ አቃጥላቸዋለሁ" ይባል።
ይህ አገላለጽ ሰዎችን በዕጽዋትና በዛፎች እየመሰለ ይቀጥላል። ስለዚህ ስርና ቅርንጫፍ አይኖራችሁም ሲል በእርግጥ ትሞታላችሁ ለማለት ነው። ስለሆነም “ምንም አይቀርም” ይባል።
በዚህ ስፍራ “የኔ ስም” የሚለው እግዚአብሔርን ይተካል።
ይህም ማለት 1) እግዚአብሔር በጽድቅ በሚሰራበት በዚያን ቀን ሕዝቡን ይፈውሳል ወይም 2) በዚያን ቀን እግዚአብሔር ሕዝቡን በጽድቅ ይገልጣል ይፈዉሳቸዋልም
አማራጭ ትርጉሞች 1) የአንድ ሰው ፈውስ ጸሀይ በክንፎችዋ ተሸክማ እንደምታደርስ ነገር ይነገራል 2) ፈውስ የሚሰራው በክንፎች ስር እንደሆነ፥ ማለትም እግዚአብሔር ለሕዝቡ የሚያደርገው ጥበቃ ናቸው።
በጥንታዊ የመካከለኛው ምስራቅ አገሮች ፀሐይ ክንፍ እንዳላትና ሰማይን እንደምታቁዋርጥ ይታሰብ ነበር። በዚህም መሰረት ሁለት አማራጭ ትርጉሞች እንደሚከተለው ነው። 1) የፀሀይ ህይወት ሰጪ ጨረሮች በክንፍዋ እንዳለ ይነገራል። ወይም 2) ክንፎቹዋ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ሰላምና ደህንነት በመስጠት እንደ እንደሚሸፍናቸው ነው።
እንደተለቀቃችሁ የእግዚአብሔር ሕዝብ ፤ ተብሎ የተነገረው እንደ ተለቀቀ ጥጃ ወደመሰማሪያ መሄድን ያመለክታል።
በዚህ ስፍራ የእግዚአብሔር ሕዝብ በተቃጠው በጠላት ሬሳ ላይ ይራመዳሉ ለማለት ነው።
የእስራኤል ጠላቶች ተቃጥለው አመድ ይሆናሉ ለማለት ነው።
“ትምህርት” የተባለው የተማሩትን ለማለት ነው። ስለዚህ “ አገልጋዬን ሙሴን ያስተማርኩትን” ይባል።
በዚህ ስፍራ “አስታውሱ” የተባለው “ ስለዚህ ነገር አስቡ” እንዲሁም “ታዘዙዝ” ለማለት ነው።
ይህ የሲና ሌላው ስም ነው።
በዚህ ስፍራ “እስራኤል ሁሉ” የሚለው በእስራኤል አገር የሚኖሩትን ሕዝብ ለማለት ነው።
ይህ ሕግ እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ሁሉ የሰጠው ነው።
እነዚህ ሕጋዊ ዉሳኔዎች በየእለቱ በህይወታቸው በአጠቃላይ ሕጉ እንዴት ስራላይ ሊዉል እንደሚችል ግልጽ የሚያደርጉ ናቸው።
የዚህ ቀን መምጣት የተገለጸው እየመጣ ነው በማለት ነው።ስለዚህ “ታላቁና አስፈሪው የእግዚአብሔር ቀን ከመምጣቱ በፊት” ይባል።
ይህ አገላለጽ የሚያመለክተው እግዚአብሔር የመከራ ቀን የሚያመጣበትን ጊዜ ነው።
በዚህ ስፍራ ይመልሳል/ ይለዉጣል የተባለው ልባቸውን ይመልሳል ለማለት ነው።
አጠቃላይ መረጃ ጸሐፊው ኢየሱስ ከዳዊት እና ከአብርሃም ዘር እንደመጣ ለማሳየት ጽሑፉን የጀመረው ከኢየሱስ የዘር ሀረግ ነው። ይህ የዘር ሀረግ ዝርዝር እስክ ዲረስ ይቀጥላል MAT 1:17 የኢየሱስ ክርስቶስ የትውልድ መጽሐፍ ይህ የኢየሱስ ትውልድ ዝርዝር ነው። የዳዊት ልጅ፥ የአብርሃም ልጅ በኢየሱስ፥ በዳዊት እና በአብረሃም መካከል ብዙ ትውልዶች አሉ። በዚህ ሥፍራ "ልጅ" ማለት "ዘር' ማለት ነው። "የዳዊት ልጅ የሆነው እርሱ የአብርሃምም ልጅ ነው።" የዳዊት ልጅ አንዳንድ ጊዜ "የዳዊት ልጅ" የሚልው ሀረግ እንደ ስያሜ ሆኖ ያገልግላል ነገር ግን በዚህ ሥፍራ ላይ የኢየሱስን ቅድመ አያቶች ለማሳየት የገባ ቃል ነው። አብርሃም የይሳቅ አባት ነው። ይህንን በተለያዩ መንገዶች መተርጎም ይቻላል። በዬትኛውም መንገድ ተርጉሙት በዘር ሀርግ ዝርዝር ውስጥ ተመሳሳ በሆነ መልኩ መተርጎሙ ጥሩ ነው። ትርጉም፡ "አብርሃም የይሳቅ አባት ሆነ" ወይም "አብርሃም ይሳቅ የሚባል ልጅ ነበረው፨" ፋሬስንና ዛራን . . . ኤስሮምን . . . አራም እነዚህ የሰዎች ስም ። ፋሬስን . . . አባት ነው ኤስሮም . . . ነው።
ሰልሞንም የቦኤዝ አባት ነው "ሰልሞን የቦኤዝ አባት ነው፤ የቦኤዝ እናት ደግሞ ረአብ ናት" ወይም "ሰልሞን እና ረአብ የቦኤዝ ወላጆች ናቸው።" ቦኤዝ የኢዮቤድ አባት ነው፤ የኢዮቤድም እናት ሩት ናቴ" ወይም "ቦኤዝ እና ሩት የኢዮቤድ ወላጆች ናቸው። ዳዊትን የኦርዮ ሚስት ከነበረችው ምስቱ ሰሎሞንን ወልዶ አባቱ ሆን ወይም "ዳዊት እና የኦርዮ ሚስት የነበረችው ምስቱ የሰለሞን ወላጆች ናቸው። የኦርዮ ሚስት የነበረችው ሰለሞን የተወለደው ኦርዩ ከሞተ በኃላ ነው።
አሳ አንዳንድ ጊዜ "አሳፍ" ተብሎ ይተረጎማል። የዖዝያን ትክክለኛ ስሙ ሮብዓም፥ ስለዚህም "አባት" የሚለው ቃል "የዘር ሀረግ" ተብሎ መተርጎም ይችላል። ሰሎሞንም ሮብዓምን ወለደ፤ ሮብዓምም አቢያን ወለደ፤ (UDB).
አሞን አሞን አንዳንድ ጊዜ "አሞፅ" ተብሎ ይተረጎማል። ኢዮስያስ የኢኮንያንን አባት ነው እውነታው ኢዮስያስ የኢኮንያንን አያት ነው። በባቢሎንም ምርኮ ጊዜ "ወደ ባቢሎን በምርኮ ተገደው እንዲሄዱ ሲድረግ" ወይም "ባቢሎናዊያን ቁጥጥር በሆኑ ጊዜና ወደ ባቢሎን እንዲሄዱ ስያስገድዷቸው።" በቋንቋችሁ ማን ወደ ባቢሎን እንደሄደ መግለጽ አስፈላጊ ከሆነ እንዲህ ማለት ትችላላችሁ "እስራኤላዊያን" ወይም "በይሁዳ ይኖሩ የነበሩ እስራኤላዊያን" ባቢሎን በዚህ ሥፍራ ላይ ባቢሎን የሚለው ቃል የሚያመለክተው ባቢሎን የተሰኘችውን ሀገር እንጂ የባቢሎን ከተማን ብቻ አይደለም።
ከባቢሎንም ምርኮ በኋላ MAT 1:11. ላይ ከተጠቀምከው ቃል ጋር ተመሳሳይ ቃልን ተጠቀም። ሰላትያል የዘሩባቤል አባት ነው እውነታው ሰላትያል የዘሩባቤል አያት ነው፨
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጸሐፊው በ MAT 1:1. ላይ የጀመረውን የኢየሱስን የትውልድ ሀርግ ያጠናቅቃል። ኢየሱስን የወለደችው ማሪያም ኤቲ፡ "ኢየሱስን የወለደችው ማሪያም" ( ይመልከቱ) ክርስቶስ የተባለው ይህ እንዲህ ልተረጎም ይችላል፡ ኤቲ፡ "ሰዎች ክርስቶስ ብለው የሚጠሩት።" ( ተመልከቱ) ዐሥራት አራት "14" ( ተመልከቱ) የባቢሎን ምርኮ MAT 1:11. ላይ ከተጠቀምከው ቃል ጋር ተመሳሳይ ቃልን ተጠቀም።
አጠቃላይ መረጃ ይህ ክፍል ጸሐፊው ለኢየሱስ መወለድ ምክንያት የሆኑ ሁኔታዎችን የገለጸበት የታርኩ አዲሱ ጅማሬ ነው። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ ታጭታ ነበር "እናቱ ማርያም ዮሴፍን ልታገባ ነበር።" ብዘመኑ ወላጆች ለልጆቻቸው ትዳር አጋር ያዘጋጁ ነበር። ኤቲ፡ "የኢየሱስ እናት የሆነችው ሪያም ወላጆቿ ለዮሴፍ እርሷን ለመዳር ተስማምተዋል።" ( ተመልከት) እናቱ ማርያም ታጭታ ነበር ማርያም ለዮሴፍ ታጭታ በነበረበት ወቅት ኢየሱስ አለመወለዱን በሚያሳይ መንገድ ተርጉሙት። ኤቲ፡ "ኋላ ላይ ኢየሱስን የወለደችው ማሪያም ታጭታ ነበር" ሳይገናኙ "ከመጋባታቸው በፊት።" ይህ ዮሴፍ እና ማሪያም አብረው ከመተኛታቸው በፊት" የሚለውን የሚያመልክት ይሆናል። ኤቲ፡ "አብረው ከመተኛታቸው በፊት"። ( ተመልከት) አርግዛ ተገኘች ይህ እንዲህ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ልጅ ልትወልድ እንደሆነ አወቁ” ወይም “አረገዘች፡፡” ( ተመልከት) በመንፈስ ቅዱስ የመንፈስ ቅዱስ ኃይል ማሪያም ከሰው ጋር ሳትተኛ ማርገዝ እንድትችል አደረጋት፡፡ ባሏ ዮሴፍ ዮሴፍ ማሪያምን ገና አላገባትም ነበር ይሁን እንጂ አንድ ወንድ እና አንድ ሴት ትዳር ለመጋባት ቃል ከተገባቡ ምንም እንኳ አብረው መኖር ባይጀምሩም አይሁዶች ባል እና ምስት አድርገው ይቆጥሯቸው ነበር፡፡ ከእርሷ ጋር የተነበረውን እጮኝነት ለማቆም “ለመጋባት የነበራቸውን እቅድ ለመሰረዝ”
እንዳሰበው “ዳዊት እንዳሰበው” በሕልም ተገለጠለት “ለዮሴፍ በሕልም ተገልጦለት” የዳዊት ልጅ በዚህ ሥፍራ “ልጅ” ማለት “የልጅ ልጅ” ማለት ነው፡፡ በማሕጸኗ ውስጥ የተሸከመችው ልጅ የተጸነሰው በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት ነው ይህ እንዲህ ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “መንፈስ ቅዱስ ማሪያም እንዲትጸንስ አደረገ፡፡” ( ተመልከት) ወንድ ልጅ ትወልዳለች እግዚአብሔር መልአክን ስላዘዘ መልአኩ የተወለደው ወንድ ልጅ እንደሆነ ያውቅ ነበር፡፡ እንዲህ ብለሽ ትጠሪዋለሽ ይህ ትዕዛዝ ነው፡፡ ኤቲ፡ “እንዲህ ብለሽ ጥሪው” ወይም “እንዲህ የሚል ስም ልትሰጪው ይገባል፡፡ ያድናልና በዚህ ሥፍራ ላይ ተርጓሚዎች እንዲህ የሚል የግሪጌ ማስታወሻ መጨመር ይችላሉ፡ “ኢየሱስ የሚለው ስም ጌታ ያድናል ማለት ነው፡፡ ሕዝቡን ይህ የሚያመለክተው አይሁዳዊያንን ነው
አጠቃላይ መረጃ ጸሐፊው የኢየሱስ አወላለድ በቅዱሳት መጽሐፍት አስቀድሞ በተነገረው መሠረት መሆኑን ለማሳየት ከነብይ ኢሳያስ መጽሐፍ ጠቅሶዋል፡፡ ( ተመልከት) ይህ ሁሉ ሆነ መልአኩ መናገር አቁሟል፡፡ አሁን ማቴዎስ መልአኩ የተናገረው ነገር ምን ያኽል አስፈላጊ እንደሆነ እያብራራ ነው፡፡ ጌታ በመላዕክቱ አማካኝነት የተናገረው ነገር ይህ እንዲህ ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡ ኤቲ፡ “ጌታ ለነብይ ኢሳያስ ከብዙ ዘመናት በፊት የተናገረው እንዲጽፍ የነገረው ነገር፡፡” ( ተመልከት) እነሆ . . . አማኑኤል በዚህ ሥፍራ ላይ ማቴዎስ ከነብዩ ኢሳያስ መጽሐፍ ጠቅሷል፡፡ እነሆ ይህ ቃል ሰዎች ከዚህ በኋላ ለሚነገረው ነገር አጽኖት እንዲሰጡ የሚጨመር ቃል ነው፡ ኤቲ፡ “ተመልከቱ” ወይም “አድምጡ” ወይም “አሁን ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ”:: አማኑኤል ይህ የወንድ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት) “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው” ማለት ነው ይህ በኢሳያስ መጽሐፍ ውስጥ የለም፡፡ ማቴዎስ የስሙን ትርጉም እያብራራ ነው፡፡ ይህን ለብቻው በአንድ ዐረፍተ ነገር መተርጎም ትችላላችሁ፡፡ ኤቲ፡ “የዚህ ስም ትርጉም “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው” ማለት ነው፡፡
አያያዥ ዐረፍተ ነገር ጸሐፊው የኢየሱስ አወላለድን ምን ይመስል እንደነበር የሰጠውን ገለጻ አጠናቀቀ፡፡ የጌታ መልአክ ባዘዘው መሠረት መልአኩ ዮሴፍን ማሪያምን ምስቱ አድርጎ እንዲወስዳት እና የልጁንም ስም ኢየሱስ እንዲለው አዘዘው፡፡ እርሱም እርሷን ምስቱ አድርጎ ወሰዳት “አገባት” ለልጁ ዮሴፍ እውነተኛ አባቱ አለመሆኑን ግልጽ መሆኑን እርግጠኞች ሁኑ፡፡ ኤቲ፡ “ወንድ ልጅ” ወይም “ለልጇ” እና ኢየሱስ ብሎ ስም ጠራው “ዮሴፍ ሕጻኑን ኢየሱስ የሚል ስም አወጣለት”
አጠቃላይ መረጃ የታሪኩ አዲስ ክፍል የሚጀምረው በዚህ ሥፍራ ላይ ነው፡፡ ከዚያም እስከ ምዕራፉ መጨረሻ ድረስ ይሄዳል፡፡ ጸሐፊው ሄሮዶስ አዲሱን የአይሁድ ንጉሥ ለመግደል ስላደረገው ሙከራ ይነግረናል፡፡ ቤተልሔም ይሁዳ “በይሁዳ ግዛት ውስጥ የሚትገኝ የቤተልሔም ከተማ” ሄሮዶስ ንጉሥ በነበረበት ዘመን “በዚያ ሄሮዶስ ንጉሥ ሆኖ ሳለ” ሄሮዶስ ሄሮዶስ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ታላቁን ሄሮዶስን ነው፡፡ የተማሩ ሰዎች “ክዋክብትን ያጠኑ ሰዎች” (UDB) ከምስራቅ የመጡ “ከይሁዳ በስተምስራቅ በኩል ከሚገኝ ሀገር የመጡ” የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ዬት አለ? ሰዎቹ ከክዋክብት ጥናታቸው የአይሁድ ንጉሥ ለመሆን የተወለደ ልጅ እንዳለ አውቀዋል፡፡ በዬት ሥፍራ እንዳለ ለማወቅ ፈልገዋል፡፡ ኤቲ፡ “የአይሁድ ንጉሥ ለመሆን አንድ ልጅ ተወልዷል፡፡ ዬት ነው ያለው?” የእርሱ ኮከብ ኮከቧ ትክክለኛ ባለቤት ልጁ ነው እያሉ አይደለም፡፡ ኤቲ፡ “ስለ እርሱ የሚትናገረው ኮከብ” ወይም “ከእርሱ መወለድ ጋር የተያያዘችው ኮከብ” በምስራቅ “በምስራቅ በወጣች ጊዜ” ወይም “በሀገራችን ሳለን” ማምለክ አማራጭ ትርጉሞች 1) ልጁ መለኮት እንደሆነ ተገንዝበወ ለማምለክ ፈልገዋል ወይምመ 2) እንደ አንድ ንጉሥ ልያከብሩት ፈልገዋል፡፡ ቋንቀዋችሁ ሁለቱንም ትርጉሞች መያዝ የሚችል ቃል ካለው በዚህ ሥፍራ ላይ ይህንን ቃል መጠቀምንን ከግንዛቤ ውስጥ አስገቡ፡፡ ተጨነቀ “ፈራ”፡፡ ይህ ልጅ ንግሥናዬን ይቀማኛል ብሎ በመፍራት ተጨነቀ፡፡ ኢየሩሳሌም በሙሉ በዚህ ሥፍራ ላይ “ኢየሩሳሌም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎችን ነው፡፡ እንዲሁም “ሁሉም” ማለት “ብዙ” ማለት ነው፡፡ ማቴዎስ በዚህ ሥፍራ ላይ ብዙ ሰዎች በዚህ ጉዳይ መጨነቃቸውን ለማመልከት ግነት ተጠቅሟል፡፡ ኤቲ፡ “በኢየሩሳሌም ያሉ ብዙ ሰዎች፡፡” (UDB) ( and ተመልከት)
አጠቃላይ መረጃ በቁጥር 6 ላይ ካህናት አለቆች እና ጸሐፊት ክርስቶስ በቤተልሔም ከተማ እንደሚወል ከሚልክያስ መጽሐፍ በመጥቀስ አሳይተዋል፡፡ በቤተልሔም ይሁዳ “በይሁዳ ግዛት የሚትገኘው ቤተልሔም ውስጥ” ይህ በነብያት የተነገረው ነገር ነው ይህ እንዲህ ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡ ኤቲ፡ “ይህ ነቢያት ከብዙ ዘመናት በፊት የጻፉት ነገር ነው፡፡” (፡ ተመልከት) እና አንች፣ ቤተልሔም . . . ኢስራኤል ከሚልክያስ መጽሐፍ ላይ እየጠቀሱ ነው፡፡ አንች፣ ቤተልሔም . . . ከይሁዳ መሪዎች መካከል መጨረሻ አይደለሽም ሚልክያስ በቤተልሔም ይኖሩ ለነበሩ ሰዎች ከእርሱ ጋር እንደሆኑ አድርጎ ይነግራቸው ነበር ነገር ግን እነርሱ ጋር ከእርሱ ጋር አልነበሩም፡፡ በተጨማሪም “የመጨረሻ አልነበሩም” ይህ አዎንታዊ በሆነ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “እናንተ የቤተልሔም ሰዎች . . . ከተማችሁ በይሁዳ ግዛት ውስጥ ከሚገኙ ከተሞች መካል ትልቁ ነው፡፡” ( እና ተመልከቱ) ሕዝቤን ኢስራኤል የሚጠብቅ ማን ነው ሚልክያስ እነዚህን ገዥዎችን እንደ እርኛ አድርጎ ይናገራቸዋል፡፡ ይህ ማለት ሕዝቡን የሚመሩ እና የሚንከባከቡ፡፡ ኤቲ፡ “እረኛ በጎቹን እንደሚመራ ሁሉ ሕዝቤን የሚመራ ማን ነው” ( ተመልከት)
ሄሮዶስ በሚስጥር የተማሩ ሰዎችን ጠራቸው ይህ ማለት ሄሮዶስ የተማሩ ሰዎችን ሌሎች ሰዎች ሳያውቁ በድብቅ አስጠርቶ አናገራቸው ማለት ነው፡፡ ኮከቡ የታየው በትክክል መቼ እንደሆነ ጠያቃቸው ይህ እንዲህ ባለ መንገድ በቀጥታ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ከዚያም እንዲህ ሲል ጠየቃቸው፣ “ኮከቡ በትክክል የታየው መቼ ነበር?” ( ተመልከት) ኮከቡ የታየው መቼ ነበር ይህ የተማሩት ሰዎች ከኮቡን መቼ እንደተመለከቱት በተዘዋዋር መንገድ እንደነገሩት ያሳያል፡፡ የተማሩትም ሰዎች ለሄሮዶስ ኮከቡን መቼ እንደተመለከቱ ነገሩት፡፡ ( ተመልከት) ጨቅላው ሕጻን ይህ ኢየሱስ የሚያመለክት ነው፡፡ ቃል አምጡልኝ ኤቲ፡ “አሳውቁኝ” ወይም “ንገሩኝ”( ተመልከት) እንዳመልከው ይህንን በ MAT 2:2 ላይ በተረጎምከው መሠረት ተርጉመው፡፡
ከእነርሱ በኋላ “ከተማሩተ ሰዎች በኋላ” በምስራቅ ተመለከቱ “በምስራቅ በኩል ስወጣ አዩት” ወይም “በሀገራቸው አዩት” ከፊት ፊታቸው ይሄድ ነበር “ይመራቸው ነበር” ወይም “መንገድ ያሳያቸው ነበር” ቀጥ ብሎ ቆመ “ቆመ” ጨቅላው ሕጻን ያለበት “ጨቅላው ሕጻን ያለበት ሥፍራ ስደረስ”
አያያዥ ዐረፍተ ነገር በዚህ ሥፍራ ላይ የታሪኩ ፍሰት ወደ ማሪያም፣ ዮሴፍ እና ትንሹ ኢየሱስ ወደ ሚኖሩበት ቦታ ተለውጧል፡፡ ሄዱ “የተማሩት ሰዎች ሄዱ” አምልኮ ይህንን በ MAT 1:2 ላይ በተረጎምከው መሠረት ተርጉመው፡፡ ንብረታቸው በዚህ ሥፍራ ላይ “ንብረታቸው” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ንብረታቸውን ብዙ ጊዜ የሚይዙበት ሳጥን ወይም ሻንጣን ነው፡፡ ኤቲ፡ “ንብረታቸውን የሚይዙበት ሻንጣ፡፡” ." ( ተመልከት) እግዚአብሔር አስጠነቀቃቸው “ከዚያ በኋላ እግዚአብሔር አስጠነቀቃቸው፡፡ ሄሮዶስ ልጁን ሊገድለው እንደሚፈልግ እግዚአብሔር ያውቃል፡፡ ወደ ሄሮዶስ እንዳይመለሱ ይህ በትምህረተ ጥቅስ ውስጥ ተደርጎ መተርጎም ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “እንዲህ በማለት “ወደ ንጉሥ ሄሮዶስ ተመልሳችሁ እንዳትሄዱ፡፡” ( ተመልከቱ)
አጠቃላይ መረጃ በቁጥር 15 ላይ ጸሐፊው ክርስቶስ በግብጽ ምድር እንደሚቆይ ከነብዩ ሆሴን ይጠቅሳል፡፡ ሄዱ “የተማሩት ሰዎች ሄዱ” ለዮሴፍ በሕልም ተገለጠለት “ዮሴፍ ሕልም እያለመ ሳለ ወደ እርሱ መጣ” ተነስ፣ ያዝ . . . ሽሽ . . . ቆይ . . . አንተ እግዚአብሔር ለዮሴፍ ተናገረው፡፡ ስለዚህ ሁሉም በነጠላ ቁጥር ሊሆኑ ይገባቸዋል፡፡ . ( ተመልከት) እስክነግርህ ድረስ የዚህ ዓረፍተ ነገር ሙሉ ትርጉም በግልጽ መቀመጥ ይኖርበታል፡፡ ኤቲ፡ “መመለስህ ሰላም እንደሆነ እኔ እስክነገር ድረስ” ( ተመልከት) ቆየ ይህ ዮሴፍ፣ ማሪያም እና ኢየሱስ በግብጽ ምድር ውስጥ መቆየታቸውን ያሳያል፡፡፡፡ ኤቲ፡ “በዚያ ቆዩ” ( ተመልከት) ሄሮዶስ እስኪሞት ድረስ ሄሮዶስ MAT 2:19. ድረስ አልመተም፡፡ ይህ ዓረፍተ ነገር በግብጽ ምድር ውስጥ ለምን ያኽል ጊዜ እንደቆዩ ያሳያል እንዲሁም በእነዚህ ጊዜያት ሄሮዶስ እንደሞተ አይናገረም፡፡ ልጄን ከግብጽ ምድር ጠራሁት “ልሄን ከግብጽ ጠራት” ልጄ በሆሴ ውስጥ ይህ እስራኤላዊያንን የሚያመለክት ቃል ነው፡፡ ማቴዎስ ይህ እውነተኛ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ለመናገር ይህንን ክፍል ጠቅሶታል፡፡ ይህንን ብቸኛ ልጅ ወይም የመጀመሪያ ልጅን በሚያሳይ ቃል ተርጉሙት፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር በዚህ ሥፍራ ላይ የታርኩ ፍሰት ወደ ሄሮዶስ ይመለሳልና የተማሩት ሰዎች እንዳታለሉት ሄሮዶስ ባወቀ ጊዜ ያደረገውን ይነግረናል፡፡ አጠቃላይ መረጃ ይህ ሁኔታ የተከሰተው ጸሐፊው MAT 2:15. ላይ የጠቀሰው እና ሄሮዶስ ከመሞቱ በፊት ነው፡፡ ( ተመልከት) የተማሩት ሰዎች ቀለዱበት ይህ እንዲህ ባለ መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡ ኤቲ፡ “የተማሩት ሰዎች ሸውደውት ሄደው አዋረዱት”፡፡ ( ተመልከት) ሰዎችን ልኮ ሁሉንም ልጆች አስገደላቸው ሄሮዶስ ልጆቹን እርሱ ራሱ አልገደላቸውም፡፡ ኤቲ፡ “ሁሉንም ወንድ ልጆችን ይገድሉ ዘንድ ግን ትዕዛዝ ሰጣቸው” ወይም “ሁሉንም ወንድ ሕጻናትን ይገድሉ ዘንድ ወታደሮቹን ላካቸወ፡፡” ( ተመልከት) ሁለት እና ከሁለት ዓመት በታች የሆኑትን “2 ዓመት እና ከዚያ በታች ያሉትን” (UDB) ( ተመልከት) እንደግዜው “በጊዜው መሠረት”
አጠቃላይ መረጃ በይሁዳ ግዛት ውስጥ የነበሩት ወንድ ልጆች ሁሉ መገደላቸው በቅዱሳት መጽሐፍት በተነገረው መሠረት መሆኑን ጸሐፊው ነብዩ ኤርሚያስን በመጥቀስ ጽፏል፡፡ ይህም ተፈጸመ ይህ እንዲህ ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ይህ ተፈጸመ” ወይም “የሄሮዶስ ተግባር ተፈጸመ፡፡” ( ተመልከት) የተፈጸመው ነገር በነብይ ኤርሚያስ አስቀድሞ ተነግሮ ነበር ይህ እንዲህ ባለ መንገድ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ገታ በነብይ ኤርሚያስ አማካኝነት ከብዙ ዘመናት በፊት እንደተናገረው፡፡” ( ተመልከት) ድምፅ ተሰማ . . . ከእንግዲህ የሉም ማቴዎስ ነብዩን ኤርሚያስን እየጠቀሰ ነው ድምፅ ተሰማ ይህ እንዲህ ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡ ኤቲ፡ “ሰዎች ድምፅ ሰሙ” ወይም “ከፍተኛ ድምፅ ነበር፡፡ ( ተመልከት) ራሔል ስለልጆቿ አለቀሰች ራሔል ይህ ነገር ከመሆኑ ብዙ ዓመታት በፊት ነው የኖረችው፡፡ ይህ ትንቢት የሚያሳያው ከብዙ ዓመታት በፊት የሞተችው ራሔል ስለ ልጆቿ ማልቀሷን ነው፡፡ መጽናናትንም እንቢ አለች ይህ እንዲህ ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ማንም ሊያጽናናት አልቻለም፡፡” ( ተመልከት) የሉምና “ልጆቿ ጠፍተዋል እንዲሁም እንደገና ፈጽመው አይመለሱም፡፡ በዚህ ሥፍራ “የሉም” የሚለው ቃል ለዘብ ባለ ቃል መሞታቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ ኤቲ፡ “ስለሞቱ”፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር በዚህ ሥፍራ የታርኩ ፍሰት ዮሴፍ፣ ማሪያም እና ጨቅላው ኢየሱስ ወደሚኖሩበት ወደ ግብጽ ተቀይሯል፡፡ እነሆ ይህ በትልቁ ታርክ ውስጥ አንድ ሌላ ሁኔታ የመጀመሩ ምልክት ነው፡፡ ከዚህ ቀደም ካሉት ሁኔታዎች ውስጥ ከነበሩት ሰዎች ተጨማሪ ሰዎችን ሊጨምር ይችላል፡፡ በቋንቋችሁ ይህንን የሚትገልጹበት መንገድ ሊኖራችሁ ይችላል፡፡ የሕጻኑን ሕይወት የሚፈልጉት ሰዎች ኤቲ፡ “ሕጻኑን ለመግደል የሚፈልጉት ሰዎች”፡፡ ( ተመልከት) የሚፈልጉት ሰዎች ይህ ንጉሥ ሄሮዶስን እና አማካሪዎቹን የሚያመለክት ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ይህ በ MAT 2:1 የተጀመረው ታርክ ሄሮዶስ የአይሁድ አዲሱን ንጉሥ ለመግደል ያደረገው ሙከራ የመጨረሻው ክፍል ነው፡፡ ይህንን በሰማ ጊዜ “ዮሴፍ ይህንን ስሰማ ግን” አርኬላዎስ ይህ የሄሮዶስ ልጅ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት) ፈራ “ዮሴፍ ፈራ” በነቢያቱ የተነገረው ነገር ይህ እንዲህ ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ከብዙ ዘመናት በፊት ጊዜ በነቢያቱ አማካኝት እንደተናገረው፡፡” ( ተመልከት) ናዝራዊ ተብሎ ይጠራል በዚህ ሥፍራ “እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስን ነው፡፡ ከእርሱ በፊት ይኖሩ የነሩ ነቢያት ስለ እርሱ ስባገሩ መስሑ ወይም ክርስቶስ ብለው ይጠሩታል፡፡ ኤቲ፡ “ሰዎች ክርስቶስ ናዝራዊ ነው ይላሉ፡፡” ( ተመልከት)
አጠቃላይ መረጃ፡ ይህ ጸሐፊው የመጥመቁ ዮሐንስን ታሪክ የተነናገረበት አዲስ የታሪኩ አካል መጀመሪያ ነው፡፡ በቁ. 3 ላይ ጸሐፊው የኢየሱስ አገልግሎት መንገድን ያዘጋጅ ዘንድ መጥመቁ ዮሐንስ በእግዚብሔር የተመረጠ መሆኑን ከነብዩ ኢሳያስ መጽሐፍ ጠቅሶ ጽፏል፡፡ በእነዚህ ቀናት ይህ ዮሴፍ እና የእርሱ ቤተሰብ ከግብጽ ምድር ወደ ናዝሬት ከተመሰሉ ብዙ ዓመታት በኋላ የሆነ ነው፡፡ ይህ ምናልባትም ኢየሱስ አገልግሎቱን ለመጀመር በተቃረበበት ጊዜ የተፈጸመ ነገር ይሆናል፡፡ ኤቲ፡ “ከዚያ በኋላ” ወይም “ከጥቂት ዓመታት በኋላ” ንሰሓ ግቡ ይህ በቅርጹ ብዙ ቁጥር ነው፡፡ ዮሐንስ ይህንን ለሕዝቡ እየተናገረ ነው፡፡ ( ተመልከት) የእግዚአብሔር መንግስት ቀርባለች “የእግዚአብሔር መንግስት ቀርባለች” የሚለው ሀረግ እግዚአብሔር ንጉሥ ሆነ መግዛቱን ያሳያል፡፡ ይህ ሀረግ በማቴዎስ ወንጌል ውስጥ ብቻ ይገኛል፡፡ ከተቻለ በትርጉምህ ውስጥ “ሰማይ” የሚል ቃልን ተጠቀም፡፡ ኤቲ፡ “በሰማይ የሚኖር አባታችን ራሱን እንደ ንጉሥ አድርጎ በቅርቡ ያሳያል፡፡” ( ተመልከት) በነብዩ ኢሳያስ አስቀድሞ ስለ እርሱ እንዲህ ተብሎ የተነገረው ይህ ስለሆነ ነው ይህ እንዲህ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡፡ “ነብዩ ኢሳያስ ስለ መጥመቁ ዮሐንስ እንዲህ ሲል ተናግሯል፡፡” ( ተመልከት) የአንድ ሰው ድምፅ በዚህ ሥፍራ ላይ “ድምፅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሉ ሰውን ነው፡፡ ኤቲ፡ “አንድ ሰው አለ፡፡” ( ተመልከት) የጌታን መንገድ አዘጋጁ፣ መንገዱንም አቅኑ “የጌታን መንገድ አዘጋጁ፣ መንገዱንም አቅኑ”፡፡ ይህ በዮሐንስ ሰዎችን ለኢየሱስ መምጣት ሰዎችን በንሰሓ የሚያዘጋጅ ምሳሌያዊ መልዕክት ነው፡፡ ( ተመልከት)
አሁን . . . የበረሃ ማር “አሁን” የሚለው ቃል በታሪኩ ፍሰት ውስጥ በዚህ ሥፍራ ለአንባቢው ምልክት እንዲሰጥ ተብሎ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ ማቴዎስ ስለ መጥመቁ ዮሐንስ የኋላ ታሪክ መረጃን ይሰጣል፡፡ ( ተመልከት) የግመል ጠጉር ይለብስ ነበር እንዲሁም ጠፍርንም ይታጠቅ ነበር ይህ የዮሐንስ አለባበስ ከእርሱ በፊት ይኖሩ እንደነበሩ ነብያት በተለይም እንደ ለነብዩ ኤልሳ ትንብታዊ መልዕክት ነበረው፡፡ ( እና ተመልከት) ኢየሩሳሌም፣ ይሁዳ ሁሉ እና በአከባቢው ያሉ ሁሉ ይህ በዚህ አከባቢ ይኖሩ የነበሩ ሰዎችን የሚያመለክት ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ “ሁሉም” የሚለው ቃ “ብዙ” ማለት ነው፡፡ ማቴወዎስ ወደ መጥመቁ ዮሐንስ የመጡት ብዙ ሰዎች መሆናቸውን አጽኖት ይሰጠቃል፡፡ ( እና ተመልከት) በእርሱ ተጠመቁ ይህ እንዲህ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ዮሐንስ አጠመቃቸው፡፡” ( ተመልከቱ) እነርሱ ይህ ማለት ከኢየሩሳሌም፣ ከይዳ እና ከዮርዳኖስ ዙሪያ ይኖሩ የነበሩ ሰዎች መምጣታቸውን ያመለክታል፡፡
አጠቃላይ መረጃ መጥመቁ ዮሐንስ ፈርሳዊያንን እና ሳዱቃዊያንን ይገስጻቸው ጀመረ፡፡ እናንተ የመርዛማ እባብ ልጆች ይህ ምሳሌያዊ አነጋገር ነው፡፡ መርዛማ እባቦች አደገኛ ናቸው እንደሁም ክፋትን ይወክላሉ፡፡ ኤቲ፡ “እናንተ መርዛማ እባቦች!” ወይም “ልክ እንደ መርዝማ እባቦች ክፉዎች ናችሁ፡፡” ( ተመልከት ከሚመጣው ቁጣ እንድታመልጡ ማን አስጠነቀቃችሁ ዮሐንስ ፈርሳዊያንን እና ሳዱቃዊያንን ለማስጠንቀቅ ምክንያቱም እግዚአብሔር እንዳይቀጣቸው ዮሐንስ ያጠምቃቸው ዘንድ ይጠይቁት ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ኃጢአት ማድረጋቸውን ማቆም አይፈልጉም ነበር፡፡ ኤቲ፡ “በዚህ ዓይነት መንገድ ከእግዚአብሔር ፍርድ ማምለጥ አይቻልም፡፡” ወይም “እኔ ስላጠመኳችሁ ከእግዚአብሔር ፍርድ የሚታመልጡ አይመስላችሁ፡፡” ( ተመልከት) ከሚመጣው ቁጣ እንድታመልጡ “ቁጣ” የሚለው ቃል በዚህ ሥፍራ ጥቅም ላይ የዋለው የእግዚአብሔርን ቁጣ ለማመለከት ሲሆን ምክንያቱ ደግሞ ይህ ከእግዚአብሔር ቅጣት ቀድሞ የሚመጣ ስለሆነ ነው፡፡ ኤቲ፡ “ከሚመጣው ቅጣት ለማምለጥ” ወይም “ከእግዚአብሔር ቅጣት ለማምለጥ፡፡” ( ተመልከት) የንሰሓን ፍሬ አፍሩ “አፍሩ” የሚለው ቃል ምሳሌያዊ አነጋገር ሲሆን የሰውዬውን ተግበባራት ያሳያል፡፡ ኤቲ፡ “ተግባራችሁ በእውነት ንሰሓ እንደገባችሁ ያሳይ፡፡” ( ተመልከት) አባታችን አብረሃም አለልን “አብረሃም አባታችን ነው” ወይም “እኛ የአብረሃም ዘሮች ነን፡፡” የአይሁድ መሪዎች የአብረሃም ዘሮች በመሆናቸው ምክንያት እግዚአብሔር እንደማይቀጣቸው ያስቡ ነበር፡፡” ( ተመልከት) እኔ ግን እንዲህ እላችኋለሁ ይህ ዮሐንስ ቀጥሎ ስለሚናር ነገር አጽኖት እንድሰጠ ያሳያል፡፡ ከእነዚህ ድንጋዮች እግዚአብሔር ልጆችን ማስነሳት ይችላል “ከእነዚህ ድንጋዮች ሳይቅር እግዚአብሔር ለአብረሃም ለልጆችን አበጅቶ ለአብረሃም መስጠጥ ይችላል፡፡”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር መጥመቁ ዮሐንስ ፈርሳዊያንን እና ሳዱቃዊያንን መገሰጹን ቀጥሏል፡፡ በዛፉ ሥር ላይ መሳሩ ተቀምጦዋል፡፡ መልካምን ፍሬ የማያፈራ ዘፍ ሁሉ ተቆርጦ ወደ እሳት ይጣላል፡፡ ይህ ምሳሌ እግዚአብሔር ኃጢአተኞችን ለመቅጣት ተዘጋጅቷል፡፡ ይህ በዚህ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “እግዚብሔር ምሳሩን አንስቷል፡፡ መጥፎ ፍሬ የሚያፈሩ ዛፎችን ለመቁረጥ እና ለማቃጠል ተዘጋጅቷል” ወይም “አንድ ሰው መጥፎ ፍሬ የሚያፈራን ዘፍ ለመቁረጥ እና ለማቃጠል ምሳሩን እንደሚያዘጋጅ ሁሉ እግዚአብሔርም ስለኃጢአታችሁ ሊቀጣችሁ ተዘጋጅቷል፡፡ ( እና ተመልከት) ለንሰሓ “ንሰሓ እንደገባችሁ የሚያሳይ ነገር” ነገር ግን ከእኔ በኋላ የሚመጣው ኢየሱስ ከዮሐንስ በኋላ የሚመጣው ነው፡፡ ከእኔ ይልቅ ኃይለኛ ነው “ከእኔ ይልቅ በጣም ጠቃሚ ነው፡፡” በመንፈስ ቅዱስ እና በእሳት ያጠምቃችኋል ይህ ምሳሌ የዮሐንስን ጥምቀት ለወደፊት ከሚሆነው በእሳት መጠመቅ ጋር ያነጻጽራል፡፡ ይህ ማለት የዮሐንስ ጥምቀት ሰዎች ከኃጢአታቸው መንጻታቸው ውጫዊ ምሳሌ ሆኖ የሚያገለግል ብቻ ነው፡፡ በመንፈስ ቅዱስ እና በእሳት መጠመቅ ግን ሰዎችን በእውነት ከኃጢአታቸው ያነጻል፡፡ ከዮሐንስ ጥምቀት ጋር ለማነጻጸር ይረዳ ዘንድ በትርጉማችሁ ውስጥ ከተቻለ “መጠመቅ” የሚለውን ቃል ጥቅም ላይ አውሉት፡፡ ( ተመልከት) ስንዴውን ከገለባው መለየት እንዲችል መንሹ በእጁ ላይ ነው ይህ ምሳሌ ስንዴ ከገለባ እንደሚለይ ሁሉ ክርስቶስ ጻድቅ የሆኑ ሰዎችን ኃጢአተኞች ከሆኑን ይለያል፡፡ ኤቲ፡ “ክርስቶስ በእጁ መንሽን እንደያዘ ሰው ነው፡፡” ( ተመልከት) መንሽ በእጁ ላይ ነው በዚህ ሥፍራ “በእጁ ላይ ነው” የሚለው ሀረግ ሰውየው ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ያሳያል፡፡ ኤቲ፡ “ክርስቶስም መንሹን በእጁ ይዟል ምክንያቱም ዝግጁ ነው፡፡” መንሽ ይህ የስንዴ ነዶን ወደ ሰማይ በመወርወር በንፋስ አማካኝነት ገለባውን ከፍሬው ለመለየት የሚረዳ መሣሪያ ነው፡፡ ክብደት ያለው ፍሬው መደመሬት ስወድቅ የማይፈለገው ገለባው ግን በንፋስ ይወሰዳል፡፡ ከሹካ ጋር ተመሳሳይ ቅርጽ ያለው ሲሆን መንሽ ግን የሚሠራው ከእንጨት ነው፡፡ ( ተመልከት) አውድማ “እህል የሚወቃበት ሜዳ” ወይም “ፍሬው እና ገለባው የሚለይበት ሥፍራ” ምርቱንም ወደ ጎተራው ይከተዋል . . . ገለባውን ግን ወደ ማይጠፋ እሳት ውስጥ ይጨምረዋል፡፡
ይህ እግዚአብሔር እንዴት ጻድቃንን ከኃጢአትን እንደሚለይ የሚያሳይ ምሳሌ ነው፡፡ ገበሬ ስንዴውን ወደ ጎተራው እንደሚያስገባ ሁሉ ጻድቃንም ወደ ሰማይ ይሄዳሉ እንዲሁም እንደ ገለባው ያሉትን ሰዎች እግገዚአብሔር ወደ ማይጠፋ እሳት ውስጥ ይጨምራቸዋል፡፡ ( ተመልከት) ወደማይጠፋ ይህ እንዲህ ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላለል፡፡ ኤቲ፡ “ነዶ ወደማያልቅ፡፡” ( ማይጠፋ እሳት ውስጥ ይጨምራቸዋል፡፡ ( ተመልከት))
አያያዥ ዓረፍተ ነገር በዚህ ሥፍራ ጸሐፊው ታርኩ በኋላ ላይ ዮሐንስን ኢየሱስን ወደ አጠመቀበት ይቀይረዋል፡፡ በዮሐንስ እጅ ለመጠመቅ
ይህ እንዲህ ባለ መንገድ በቀጥታ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ዮሐንስ ያጠምቀው ዘንድ፡፡” ( ተመልከት) አንተ ወደ እኔ ትመጣለህ? እኔ በአንተ እጅ መጠመቅ ያስፈልገኛል፡፡
ኢየሱስ ለጠየቀው ጥያቄ ዮሐንስ በአግራሞት በጥያቄ መልክ ስመልስ እናያለን፡፡ ኤቲ፡ “አንተ ከእኔ ይልቅ አስፈላጊ ነህ፡፡ እኔ አንተን ማጥመቅ የለብኝም፡፡ አንተ እኔ ማጥመቅ አለብህ፡፡” ( ተመልከት) ለእኛ በዚህ ሥፍራ “እኛ” የሚለው ቃል ኢየሱስን እና ዮሐንስን የሚታመለክት ናት፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ይህ ስለ መጥመቁ ዮሐንስ የተነገረው ታርክ መጨረሻ እና ኢየሱስን ካጠመቀ በኋላ ምን እንደሆነ የተገለጸበት ክፍል ነው፡፡ ከተጠመቀ በኋላ ይህ በቀጥታ እንዲህ ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ዮሐንስ ኢየሱስን ካጠመቀ በኋላ፡፡” ( ተመልከት) እነሆ “እነሆ” የሚለው ከዚህ ቀጥሎ ያለው ማስረጃ አስገራሚ ስለሆነ አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ ሰማያት ለእርሱ ተከፈቱ ይህ እንዲህ ባለ መንገድ በቀጥታ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ኢየሱስ ሰማያት ተከፍቶ ተመለከተ” ወይም “እግዚአብሔር ሰማያትን ለኢየሱስ ከፈተ”፡፡ ( ተመልከት) በእርግም አምሳሌ ወረደ አማራጭ ትርጉሞች እነዚህ ናቸው 1) መንፈስ በእርግም አምሳሌ መውረዱን የሚያመለክት ቀጥተኛ ትርጉም ወይም 2) እርግም በቀስታ እንደሚትወርድ ሁሉ ልክ እንደዚሁ መንፈስ ቅዱስ በቀስታ በኢየሱስ ላይ መውረዱን የሚያመለክት ምሳሌ ነው፡፡ ( ተመልከት) እንዲህ የሚል ድምፅ ከሰማይ መጣ “ኢየሱስ ድምፅ ከሰማይ ሰማ፡፡” (UDB) ( ተመልከት) ልጅ ይህ የኢየሱስ በጣም አስፈላጉ የማዕረግ ስም ነው፣ የእግዚአብሔር ልጅ፡፡ ( ተመልከት)
አጠቃላይ መረጃ በዚህ ሥፍራ ላይ ጸሐፊው ኢየሱስ በምድረ በዳ 40 ቀናትን ያሳለፈበትን፣ በሴጣን የተፈተነበትን የታሪኩን አዲስ ክፍል ይጀምራል፡፡ በቁጥር 4 ላይ ኢየሱስ ከዘዳግም መጽሐፍ በተወሰዱ ጥቅሶች አማካኝነት ሴጣንን ስገስጸው እንመለከታለን፡፡ ኢየሱስ በመንፈስ ተመርቶ
ይህ በቀጥታ በዚህ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “መንፈስ ኢየሱስን መራው፡፡” ( ተመልከት) በዳብሎስ ይፈተን ዘንድ ይህ በቀጥታ በዚህ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ዳብሎስ እርሱን መፈተን ይችል ዘንድ፡፡” ( ተመልከት) ዳቢሎስ . . . ፈታኙ እነዚህ ሁለት ቃላት የሚያመለክቱት አንድ ነው፡፡ እነዚህ ሁለቱን ለመተርጎም አንድ ቃል መጠቀም ትችላላችሁ፡፡ ጾመ . . . ተራበ ይህ ስለኢየሱስ የተባለ ነው፡፡ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንክ እዘዝ የዚህ ሀረግ አማራጭ ትርጓሜዎች 1) ይህ ፈተና ኢየሱስ ለራሱ ጥቅም ተዓምራትን ይሠራ ዘንድ የቀረበ ፈተና ነው፡፡ ኤቲ፡ “አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ ስለዚህ ማዘዝ ትችላለህ፡፡” 2) ይህ የሚያመለክተው በኢየሱስ ላይ የቀረበውን ክስ ነው፡፡ ኤቲ፡ “የእግዚአብሔር ልጅ መሆንህ ትዕዛዝ በመስጠት አረጋግጥ፡፡” ሴጣን ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ እንደሚያውቅ ማሰቡ ይበልጥ ተመራጭ ነው፡፡
የእግዚአብሔር ልጅ ይህ በኢየሱስ እና በእግዚአብሔር መካከሎ ያለውን ግንኙነት የሚገልጽ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት) ድንጋዩ ዳቦ እዲሆን እዘዝ ይህንን በቀጥጣ እንዲህ ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ለእነዚህ ድንጋዮች እንዲህ ብለህ ተናገር፣ ዳቦ ሁኑ!” ( ተመልከት)
ዳቦ ኤቲ፡ “ምግብ” ( ተመልከት)
እንዲህ ተብሎ ተጽፏል ይህ እንዲህ ባለ መንገድ በቀጥታ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ሙሴ ከብዙ ዘመናት በፊት እንዲህ በማለት ጽፏል፡፡” ( ተመልከት)
የሰው ልጅ በዳቦ ብቻ አይኖርም ይህ በቀላሉ በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ ከምግብ በላይ ሌላ በጣም አስፈላጊ ነገር አለ ማለት ነው፡፡
ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ማንኛውም ቃ እንጂ በዚህ ሥፍራ “ቃል” እና “አፍ” የሚሉ ቃላት እግዚአብሔር የተናገራቸውን ነገሮችን ያመለክታሉ፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር የተናገራቸውን ነገሮች በማድመጥ እንጂ፡፡” ( ተመልከት)
አጠቃላይ መረጃ፡ በቁጥር 6 ላይ ሴጣን ከመዝሙረ ዳዊት መጽሐፍ ውስጥ ኢየሱስን ለመፈተን ሲል የሆነ ሀሳብ ስወስድ እናያለን፡፡
አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንክ ራስህን ወደታች ወርውር የዚህ ሀረግ አማራጭ ትርጉሞች 1) 1) ይህ ፈተና ኢየሱስ ለራሱ ጥቅም ተዓምራትን ይሠራ ዘንድ የቀረበ ፈተና ነው፡፡ ኤቲ፡ “አንተ የእግዚአብሔር ልጅ በመሆንህ ራስህን ወደታች መወርወር ትችላለህ፡፡” ወይም 2) ይህ የሚያመለክተው በኢየሱስ ላይ የቀረበውን ክስ ነው፡፡ ኤቲ፡ “አንተ በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ስለመሆንህ ራስህን ወደታች በመወርወር አረጋግጥ፡፡” (UDB) ሴጣን ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ እንደሚያውቅ ማሰቡ ይበልጥ ተመራጭ ነው፡፡
የእግዚአብሔር ልጅ ይህ በኢየሱስ እና በእግዚአብሔር መካከሎ ያለውን ግንኙነት የሚገልጽ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት)
ራስህን ወደታች ወርውር “ወደታች ራስህን ወርውረህ ውደቅ” ወይም “ወደታች ዝለል”
እንዲህ ተብሎ ተጽፏልና ይህ በዚህ መንገድ በቀጥታ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “መዝሙረኛው በመመጽሐፉ ውስጥ አንዲህ ብሎ ጽፏልና” ወይም “በቅዱሳት መጽሐፍ ውስጥ እንዲህ ተብሏልና፡፡” ( ተመልከት)
ይጠብቁህ ዘንድ መልአክቱን ስለአንተ ያዛልና “አንተን እንዲጠብቁህ እግዚአብሔር መልአክቱን ስለአንተ ያዛል፡፡” ይህ እንዲህ ተብሎ በትምህረተ ጥቅስ ውስጥ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር ለመልአክቱ እንዲህ ይላቸዋል፣ “ጠብቁት፡፡” ( ተመልከት)
ያነሱሃል “መልአክቱ ይይዙሃል”
አጠቃላይ መረጃ፡ በቁጥር 7 ላይ ኢየሱስ ሴጣንን የገሰጸው ከዘዳግም መጽሐፍ ውስጥ በተወሰደ ጥቅ አማካኝነት ነው፡፡
እንደገና እንዲህ ተብሎ ተጽፏል ኢየሱስ እንዲህ ማለቱ እንደገና ከመጽሐፍ ቅዱስ መጥቀሱን የሚያመለክት ነው፡፡ ኤቲ፡ “እንደገና ሙሴ በቅዱሳት መጽሐፍት ውስጥ የጻፈውን ነገር እነግርሃለሁ፡፡” ( እና ተመልከት)
አትፈታተኑት በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ማንኛውንም ሰው ነው፡፡ ኤቲ፡ “ማንም እርሱን መፈታተን የለበትም” ወይም “ማንኛውም ሰው እርሱን መፈታተን የለበትም፡፡”
እንደገና ዳቢሎስ “በመቀጠልም ዳቢሎስ”
እንዲህ አለው “ዳቢሎስ ኢየሱስን እንዲህ አለው፡፡”
እነዚህን ነገሮች ሁሉ እሰጥሃለሁ፡፡ “እነዚህ ነገሮች ሁሉ እሰጥሃለሁ፡፡” ፈታኙ አንዳንዶቹን ሳይሆን “ሁሉንም ነገሮች” እንደሚሰጠው አጽኖት ሰጥቶዋል፡፡”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ይህ ሴጣን ኢየሱስን እንዴት እንደፈተነው የሚያወሳው ታሪክ የመጨረሻው ክፍል ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ፡ በቁጥር 10 ላይ ኢየሱስ ከዘዳግም መጽሐፍ ውስጥ በመውሰድ ሴጣንን ገስጾታል፡፡
እንዲህ ተብሎ ተጽፏልና ይህ በዚህ መንገድ በቀጥታ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “መዝሙረኛው በመመጽሐፉ ውስጥ አንዲህ ብሎ ጽፏልና” ወይም “በቅዱሳት መጽሐፍ ውስጥ እንዲህ ተብሏልና፡፡” ( ተመልከት)
አንተ አለብህ በዚህ ሥፍራ “አንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ማንኛውንም ሰው ነው፡፡ ( ተመልከት)
እነሆ “እነሆ” የሚለው ቃል ከዚህ በመቀጠል የሚሰጠው መረጃ እጅግ አስፈላጊ መሆኑን የሚያመለክት ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃዎች፡ ይህ ኢየሱስ በገሊላ አገልግሎቱን የጀመረበትን መንገድ ጸሐፊው የገለጸበት አዲሱ የታሪኩክፍል ጅማሬ ነው፡፡ እነዚህ ጥቅሶች ኢየሱስ እንዴት ወደ ገሊላ እንደመጣ ያብራራሉ፡፡ ( ተመልከት)
አሁን ይህ ቃል በታሪኩ ፍሰት ውስጥ ያለውን ክፍተት ለማሳየት ጥቅም ላይ የዋሉ ናቸው፡፡ ማቴዎስ በዚህ ሥፍራ ላይ የታሪኩን አንዲስ ጅማሬ ክፍል ይናገራል፡፡ ዮሐንስ ተሠረ ይህ በቀጥታ እንዲህ ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ንጉሡ ዮሐንስን አሠረው፡፡” ( ተመልከት)
በዛብሎን እና ንፍታሌን አገር እነዚህ ከብዙ ዓመታት በፊት ከሌላ ሀገር የመጡ ሰዎች ቦታወን ከመቆጣጠራቸው በፊት በእነዚህ ሥፍራዎች ይኖሩ የነበሩ ጎሣዎች ስም ነው፡፡ ( ተመልከት)
አጠቃላይ መረጃ፡ በቁጥር 15 እና 16 ላይ ኢየሱስ በገሊላ የነበረው አገልግሎት ከዚህ በፊት ተነግሮ የነበረ ትንቢት ፍጻሜ መሆኑን ለማሳየት ጸሐፊው ከነብዩ ኢሳያስ መጽሐፍ ይጠቅሳል፡፡
እንዲህም ሆነ ይህ ኢየሱስ ቅፍርናሆም ወደ ተሰኘው መንደር ለመኖር መምጣቱን ያመለክታል፡፡
ከዚህ በፊት እንደተነገረው ይህ እንዲህ ባለ መንገድ በቀጥታ ሊገለጽ ይችላል፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር እንደተናገረው፡፡” ( ተመልከት)
የዛብሎን እና የንፍታሌን አገር . . . የአሕዛብ ገሊላ እነዚህ ሁሉ ስሞች አንድን አከባቢ የሚያመለክቱ ናቸው፡፡ ይህ በአንድ ዓረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “በዛብሎን እና ንፍታሌን አገር . . . ብዙ አሕዛብ የሚኖሩበት የገሊላ መንድ፡፡”
በባሕር መንገድ ይህ የገሊላን ባሕርን ያመለክታል፡፡
በጨለማ የተቀመጠ ሕዝብ ታላቅ ብርሃንን አየ በዚህ ሥፍራ “ብርሃን” የሚለው ቃል ግብረገባዊ ጨለማን ወይም ሰዎችን ከእግዚአብሔር የለየውን ኃጢአትን የሚያመለክት ነው፡፡ ይህ አሁን ከእግዚአብሔር ዘንድ ተስፋን ያገኙ ነገር ግን አስቀድሞ ምንም ተስፋ ያልነበራቸውን ሕዝቦች ያሳያል፡፡ ( ተመልከት)
በዚያ አከባቢ የሚኖሩ እና በሞት ጥላ ሥር ላሉ ሕዝቦች ብርሃን ወጣላቸው ይህ ከመጀመሪያው የዓረፍተ ነገሩ ክፍል ጋር ተመሳሳይ ትርጉም አለው፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ “አከባቢ እና በሞት ጥላ ሥር” የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው መንፈሳዊ ሞት ወይም ከእግዚአብሔር መለየት ነው፡፡ ( እና ተመልከት)
መንግስተ ሰማያት ቀርባለችና ንሰሓ ግቡ ይህን በ MAT 3:2 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
አጠቃላይ መረጃ ይህ በታሪኩ ውስጥ ኢየሱስ በገሊላ ስለነበረው አገልግሎት አስመልክቶ አዲስ ታሪክ የተጀመረበት ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ ሰዎች የእርሱ ደቀ መዛሙርት ይሆኑ ዘንድ መሰብሰብ ጀመረ፡፡
መረባቸውን ወደ ባሕሩ ይጥሉ ነበር ኤቲ፡ “ዓሳ ለማጥመድ መረባቸውን ወደ ውሃው ውሰጥ ይጨምሩ” ( ተመልከት)
ተከተሉኝ ኢየሱስ ጴጥሮስ እና እንድርያስን ይከተሉት፣ ከእርሱ ጋር ይኖሩ እና የእርሱ ደቀ መዛሙርት ይሆኑ ዘንድ ጠራቸው፡፡ ኤቲ፡ “ደቀ መዛሙርቴ ሁኑ፡፡” ሰዎችን የሚታጠምዱ አደርጋችኋለሁ ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ጴጥሮስ እና እንድርያስ እውነተኛውን መልዕክት ለእግዚአብሔርን ሕዝብ በማስተማሪ ሌሎችም ደግሞ ኢየሱስን እንዲከተሉ ያደርጋሉ፡፡ ኤቲ፡ “ዓሳ ታጠምዱ በነበረበት መንገድ እናንተም ሰዎችን እንዴት መሰብሰብ እንደሚትችል አስተምራችኋለሁ፡፡” ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱ ይሆኑ ዘንድ ተጨማሪ ሰዎችን ጠራ፡፡
ጠራቸው “ኢየሱስ ዮሐንስ እና ያዕቆብን ጠራቸው፡፡” ይህ ሀረግም ኢየሱስ ይከተሉት፣ ከእርሱ ጋር ይኖሩ እና የእርሱ ደቀ መዛሙርት ይሆኑ ዘነድ ጠራቸው ማለት ነው፡፡
ወዲያውኑ “በዚያኑ ጊዜ”
ታንኳቸውን ትተው . . እና ተከተሉት ይህ የሕይወት ዘይቤ ለውጥ መሆኑን መግለጽ በጣም አስፈላጊ ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች ወደ ዓሳ አጥማጅነታቸው እና የቤተሰባቸውን ሥራ ከዚያን ጊዜ ጀምረው በሕይወታቸው ዘመን ሁሉ ኢየሱስን ለመከተል ትተዋለል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ይህ ኢየሱስ በገሊላ የጀመረው አገክግሎት ታሪክ የመጨረሻው ክፍል ነው፡፡ እነዚህ ቁጥሮች ምን እንዳደረገ እና ሰዎች የሰጡት ምላሽ ምን እንደሆነ ጠቅለል አድርጎ ያሳየናል፡፡ ([[End of Story]] ተመልከት)
በምኩራቦቻቸው እያስተማረ “በገሊላ ውስጥ በሚገኙ ምኩራቦች ውስጥ እያስተማረ” ወይም “በእነዚህ ሰዎች ምኩራብ ውስጥ እያስተማረ፡፡”
የመንግስቱን ወንጌል እየሰበከ በዚህ ሥፍራ ላይ “መንግስት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚብሔር ንጉሥ ሆኖ መንገሡን ነው፡፡ ኤቲ፡ “ወንጌልን ማለትም እግዚአብሔር እንዴት ራሱን ንጉሥ አድርጎ እንደገለጠ እየሰበከ” (UDB) ( ተመልከት)
ሁሉንም ዓይነት በሽታዎች እና ደዌዎች “ማንኛውንም በሽታ እና ደዌ፡፡” “በሽታ” እና “ደዌ” የሚሉት ቃላት በጣም የተቀራረቡ ናቸው ነገር ግን ከተቻለ በሁለት የተያዩ ቃላት አማካኝነት ቢተረጎሙ መልካም ነው፡፡ “በሽታ” አንድ ሰው አንዲታመም የሚያደርገው ነገር ነው፡፡ “ደዌ” አካላዊ ድክመት ወይም በሽተኛ በመሆን በአካል ላይ የሚሆን ህመም ነው፡፡
በዳቢሎስ የተያዙ ይህ እንዲህ ባለ መንገድ በቀጥታ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “በዳቢሎስ የተያዘ” ወይም “ዳቢሎስ የተቆጣጠራቸው፡፡” ( ተመልከት) የሚጥል በሽታ “የሚጥል በሽታ ያለባቸው” ወይም “ካለባቸው በሽታ የተነሳ የሚወድቁትን”
ሽባዎችን “መራመድ የማይችሉትን” ከዐሥሩም ከተሞች ይህ “ዐሥር ከተማዎች” ስም ነው፡፡ ." (UDB) ይህ ከገሊላ ባሕር በደቡብ ምስራቅ በኩሉ የሚገኘውን አከባቢ መጠሪያ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ይህ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ማስመተማር የጀመረበት አዲስ ታሪክ ጅማሬ ክፍል ነው፡፡ ይህ ክፍል እስከ ምዕራፍ 7 ድረስ ይቀጥላል እንዲሁም ብዙ ጊዜም የተራራው ስብከት ተብሎ ይጠራል፡፡
አጠቃላይ መረጃ፡ በቁጥር 3 ላይ ኢየሱስ የተባረኩ ሰዎች ባሕርያት ምን ምን እንደሆኑ መግለጽ ይጀምራል፡፡
አፉን ከፍቶ ኤቲ፡ “ኢየሱስ መናገር ጀመረ” ( ተመልከት)
አስተማራቸው “እነርሱን” የሚለው ቃል ደቀ መዛሙርቱን የሚያመለክት ነው፡፡
በመንፈሰስ ድሆች ይህ ማለት ትሁት የሆነ ማለት ነው፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር እንደሚያስፈልጋቸው ያወቁ፡፡” ( ተመልከት)
መንግስተ ሰማያት የእነርሱ ናትና በዚህ ሥፍራ ላይ “መንግስተ ሰማየት” የሚያመለክተው እግዚአብሔር እንደ ንጉሥ መግዛቱን፡፡ ይህ ሀረግ በማቴዎስ ወንጌል ውስጥ ብቻ ነው የሚገኘው፡፡ ከተቻለ በትርጉማችሁ ውስጥ “ሰማይ” የሚለው ቃል እንዲኖር አድርጉ፡፡ ኤቲ፡ “በሰማይ ያለው እግዚአብሔር ንጉሣቸው ይሆናልና፡፡” ( ተመልከት)
የሚያለቅሱ ያዘኑበት ምክንያት ሊሆን የሚችለው 1) በዚህ ዓለም ኃጢአት ወይም 2) በራሳቸው ኃጢአት ወይም 3) በሌላ ሰው ሞት ምክንያት፡፡ ቋንቋችሁ ካላስገደዳችሁ በስቀተር ምክንያቱን አትግለጹ፡፡
ይጽናናሉና ይህ እንዲህ በቀጥታ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር ያጽናናቸዋል፡፡” ( ተመልከት)
የዋሆች “ትሁታን” ወይም “በራሳቸው ኃይል የማይታመኑት”
ምድርን ይወርሳሉ “እግዚአብሔር ምድርን ሁሉ ይሰጣቸዋል”
ጽድቅን የሚራቡ እና የሚጠሙ ይህ ምሳሌያዊ አነጋገር ትክክለኛውን ነገር ለማድረግ ከልቡ የሚሻ ሰው ማለት ነው፡፡ ኤቲ፡ “ውሃ እና ምግብን ሰው እንደሚሻ ሁሉ በጽድቅ ለመኖር የሚሹ” ( ተመልከት)
ይሞላሉ ይህ እንዲህ ተብሎ በቀጥታ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር ይሞላቸዋ” ወይም “እግዚብሔር ያረካቸዋል፡፡” : ( ተመልከት)
ልበ ንጹሖች
“ልባቸው ንጹሕ የሆኑ ሰዎች፡፡” በዚህ ሥፍራ “ልብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የአንድ ሰውን ፍላጎት ነው፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔርን ለማገልገል የሚፈልጉ ሰዎች፡፡” ( ተመልከት)
እግዚአብሔርን ያዩታል በዚህ ሥፍራ ላይ “ማየት” የሚለው ቃል በእግዚአብሔር መገኘት ውስጥ መኖር መቻልን የሚያመለክት ነው፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር መኖር እንዲችሉ ይፈቅድላቸዋል፡፡”
አስታራቂዎች እነዚህ ሌሎች ሰዎች እርስ በእርሳቸው ሰላም እንዲሆኑየሚያግዙ ሰዎችን ናቸው፡፡ የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉና ይህ በእንዲህ ዓይነት መንገድ በቀጥታ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር ልጆቼ ብሎ ይጠራቸዋልና” ወይም “የእግዚአብሔር ልጆች ይሆናሉና፡፡” (: ተመልከት)
የእግዚአብሔር ልጅ “ልጆች” የሚለውን ቃል በእናንተ ቋንቋ ለሰው ልጅ ወይም ሕጻናት በተለምዶ የሚትጠቀምበትን ተመሳሳይ ቃላት መጠቀሙ ጥሩ ነው፡፡
የሚሰደዱ ይህ በቀጥታ በዚህ ዓይነት መልኩ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ሌሎእ ሰዎች በተገቢው መንገድ ያልያዟቸው ሰዎች፡፡” ( ተመልከት)
ስለጽድቅ “እግዚአብሔር እንዲያደርጉ የሚፈልገውን ነገር በማድረጋቸው ምክንያት”
መንግስተ ሰማያት የእነርሱ ናትና ይህንን በ MAT 5:3 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ኢየሱስ የተባረኩ ሰዎች ባሕርያትን ማብራሩትን ጨርሷል፡፡
የተባረካቹ ናቸሁ “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው፡፡ ( ተመልከት)
ስለ አንተ በውሸት ክፉ ነገሮችን ሁሉ ይናገራሉ፡፡ “ስለ አንተ ሁሉንም ዓይነት ክፉ ውሸትን ይናገራሉ” ወይም “እውነት ያልሆነ መጥፎ መጥፎ ነገሮችን ይናገራሉ”
ስለ እኔ ሲባል “እኔን በመከተልህ ምክንያት” ወይም “በእኔ በማመንህ ምክንያት”
ደስ ይበላችሁ እንዲሁም ሐሴትም አድርጉ “ደስ ይበላችሁ” እና “ሐሴት አድርጉ” የሚሉት ሁለቱ ቃላት ተመሳሳይ መልዕክቶችን የሚያስተልፉ ናቸው፡፡ ኢየሱስ አድማጮቹ ደስ ይበላችሁ ብቻ አላላቸው ነገር ግን ከተቻለ ከመደሰት በላይ እንዲያደርጉ ነግሮዋቸዋል፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን እንደ ጨው እና ብርሃን ይሆኑ ዘንድ ማስተማር ጀመረ፡፡
እናንተ የምድር ጨው ናቸው አማራጭ ትርጓሜዎች 1) ጨው ለምግብት ጣእም እንደሚሰጥ ሁሉ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት በዓለም ውስጥ ያሉ ሰዎች መልካም ይሆኑ ዘንድ ተጽእኖ ፈጣሪዎች መሆን ይኖርባቸዋል ወይም 2) ልክ ጨው ምግብ ለረጅም ጊዜ ሳይበላሽ እንዲቆይ እንደሚያደረግ ሁሉ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ሰዎች ሙሉ ለሙሉ እንዳይበላሹ የሚያደርጉ ሊሆኑ ይባል፡፡ ኤቲ፡ “ለዓለም ሕዝቦች እናንተ ልክ እንደ ጨው ናችሁ” ወይም “ጨው ለምግብ እንደሆነ ሁሉ እናንተም ለዓለም እንደዚሁ ናችሁ፡፡” ( ተመልከት)
ጨው ጣእሙን ካጣ አማራጭ ትርጉሞች 1) “ጨው ጨው የሚሠራውን ነገር መሠርት የሚያስችለውን ኃይሉን ካጣ” ((UDB) ወይም 2) “ጨው ጣዕሙን ካጣ፡፡” ( ተመልከት)
እንዴት ጨው የሚሰጠውን ጥቅም ሊሰጥ ይችላል? “እንደገና እንዴት ጠቃሚ ሊሆን ይችላል?” ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ለማስተማር ጥያቄን ይጠቀማል፡፡ ኤቲ፡ “አንደገና ጠቃሚ መሆን የሚችልበት ምንም ዓይነት መንገድ የለም፡፡” ( እና ተመልከት)
ወደ ውጪ ከመጣል እና በሰዎች ከመረገጥ በስቀር ይህ እንዲህ ባለ መንገድ በቀጥታ ሊገለጽ ይችላል፡ ኤቲ፡ “በመንገድ ዳር ይጥሉታል፤ ሰዎችም ይረጋግጡታል፡፡” (See: ተመልከት)
እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ ይህም ማለት የኢየሱስ ተከታዮች የእግዚአበብሔር እውነት ያለበትን መልዕክት እግዚብሔርን ወደ ማያውቁት ሰዎች ሁሉ ድረስ የሚያደርሱ ናቸው፡፡ ኤቲ፡ “እናንተ በዓለም ውስጥ ላሉ ሰዎች ልክ እንደ ብርሃን ናችሁ፡፡” (See: ተመልከት)
በተራራ ላይ ያለች ከተማ ፈጽሞ ልትደበቅ አትችልም ይህ ሰዎች የከተማዋን ብርሃን በምሽት መመልከት ይችላሉ ማለት ነው፡፡ ይህ በቀጥታ እንዲህ ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “በምሽት በተራራ ላይ ያለች ከተማን ብርሃን ማንም ሰው ሊከልል አይችልም፡፡ ( እና ተመልከት)
መብራት የሚያበራ ሰውም እንዲሁ “ሰዎች መብራትን እንዲሁ አብርቶ
ከእንቅብ በታች አያኖረውም “መብራቱን ከቅርጫት በታች አያኖረውምለለ”፡፡ ይህ ማለት መብራን አብርቶ ሰዎች እንዳያዩት መደበቅ ሞኝነት ነው የሚል ነግግር ነው፡፡
ብርሃናችሁ በሰዎች ሁሉ ፊት ያብራ ይህ ማለት የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ሌሎች ሰዎች የእግዚአብሔር እውነት ከእነርሱ መማር በሚችሉበት መንገድ መኖር አለባቸው ማለት ነው፡፡ ኤቲ፡ “ሕይወታችሁ ልክ እንደ መብራት በሰዎች ፊት ይብራ፡፡” ( ተመልከት)
በሰማይ የሚኖረው አባታችሁ “አባት” የሚለውን ቃል በጥሩ ሁኔታ ለመተርጎም በቋንቋችሁ ውስጥ አንድን አባት ለመጥራት የሚትጠቀሙትን ቃል ተጠቀሙ፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ኢየሱስ በብሉይ ኪዳን መጽሕፍት ውስጥ የተጻፉትን ሕግጋት ለመፈጸም እንደመጣ ማስተማሪ ጀመረ፡፡ ነቢያት ይህ ነቢያት በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ የጻፏቸውን መጽሐፍትን ያመለክታል፡፡ ( ተመልከት) እውነት እላችኋለሁ “እውነት እላችኋለሁ፡፡” ይህ ሀረግ ኢየሱስ ቀጥሎሊናገረው ያለው ሀሳብ አጽኖት ልሰጥበት የሚገባ መሆኑን ያመለክታል፡፡ ሰማይና ምድር ያልፋሉ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር የፈጠራቸው ነገሮች ሁሉ ያልፋሉ፡፡” ( ተመልከት) አንድት ነጥብ “ከፊደል ትንሸዋ እንኳ ሳትቀር፡፡ ይህ ከቅዱሳት መጽሐፍት ውስጥ በሰዎች ይህንን ያኸለ አስፈላጊ አይደሉም ተብሎ የሚቆጠሩት እንኳ ሳይቀሩ የሚለውን ለማሳየት የቀረበበ ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ ኤቲ፡ “አስፈላጊ የማይመስሉ ሕግጋት እንኳ ሳይቀሩ”፡፡ ( ተመልከት) ሁሉ ነገር ይፈጸማል ይህ በግልጽ እንዲህ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር በሕግ ውስጥ የተጻፉትን ነገሮች ሁሉ ፈጽሟል፡፡ ( ተመልከት)
የተላለፈ ማንኛውም ሰው “የማይታዘዝ ማንኛውም ሰው” ወይም “ሳይታዘዝ የቀረ ማንኛውም ሰው” ከእነዚህ ትዕዛዛት መካከል ትንሹን “ከእነዝህ ትዕዛዛት መካከል፣ ጥቅሟ በጣም ትንሽ የሆነችውን ትዕዛዛ እንኳ ሳይቀር” ተብሎ ይጠራል ይህ እንዲህ በቀጥታ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ያንን ሰው አግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ይጠራዋል፡፡” ( ተመልከት) በመንግስተ ሰማይ ውስጥ ትንሽ “መንግስተ ሰማይ” ሚለው ሀረግ የእግዚአብሔር አገዛዝ ያመለክታል፡፡ ይህ ሀረግ የሚገኘው በማቴዎስ ወንጌል ውስጥ ብቻ ነው፡፡ የሚቻል ከሆነ “በትርጉማችሁ ውሰጥ “ሰማይ” የሚለው ቃል ተጠቀሙ፡፡ ኤቲ፡ “በመንግስተ ሰማይ ውስጥ አስፈላጊነቱ ትንሽ ይሆናል” ወይም “በሰማይ የእግዚአብሔ አገዛዝ ውስጥ ያለው ጠቀሜታ በጣም ትንሽ ይሆናል፡፡” ( ተመልከት) ጠብቋቸው እንዲሁም አስተምሯቸው “እነዚህ ትዕዛዛት ሁሉ ታዘዙ እንዲሁም ሌሎችም ይህንኑ ያደርጉ ዘንድ አስተምሯቸው፡፡” ታላቅ “በጣም አስፈላጊ” እንዲህ ብዬአችኋለሁ ይህ ኢየሱስ ከዚህ በመቀጠል ስለሚናገረው ነገር አጽኖት ይሰጣል፡፡ አንተ . . . እናንተ . . . አንተ ይህ ብዙ ቁጥርን ያመለክታል፡፡ ( ጽድቃችሁ ካልበለጥ . . . ልትገቡ አትችሉም ይህ በአዎንታዊ መንገድ እንዲህ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ጽድቃችሁ መብለጥ አለበት . . . ለመግባት፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍ ነገር ኢሰየሱስ የብሉይ ኪዳን ሕግጋትን ለመፈጸም መምጣቱን ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡ በዚህ ሥፍራ ስለ ነፍስ ማጥፋት እና ንዴት ተናግሯል፡፡ አጠቃላይ መረጃ ኢየሱስ ለተሰበሰቡት ሰዎች እንደ ግለሰብ እያንዳንዳቸው ምን ሊያጋጥማቸው እንደሚችል እየተናገረ ነው፡፡ “ሰምታችኋል” የሚለው ሀረግ ውስጥ ያለው “እናንተ” የሚለው ቃል እና “እላችኋለሁ” ሀረግ ብዙ ቁጥር ነው፡፡ “አትግደል” የሚለው ሀረግነጠላ ቁጥር ነው ይሁን እንጂ በብዙ ቁጥር ሊተረጎም ይችላል፡፡ በጥት ዘመን እንዲህ ተብሎ ተነግሯቸዋል ይህ በቀጥታ እንዲህ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ከብዙ ዘመናት በፊት እግዚአብሔር ተናግሮ ነበር፡፡ ( ተመልከት) ነፈስ ያጠፋ ማንኛውም ሰው ፍርድ አለበት በዚህ ሥፍራ “ፍርድ” የሚለው ቃል ይህ ሰው እንዲገደል የሚያዘውን ሕግ የሚያሳይ ነው፡፡ ኤቲ፡ “ሌላ ሰው የገደለ ማንኛው ሰው ላይ ዳጃው ይፈርዳል፡፡” ( ተመልከት) ግዲያ. . . ግድያዎች ይህ የሚያመለክተው ቃል ሆኖ ነፍስ ማጥፋት እንጂ ሁሉንም ዓይነት የግዲያ አይነቶችን አይደለም፡፡ ነገር ግን እኔ እንዲህ እላችኋለሁ “እኔ” የሚትለው ቃ አጽኖታዊ ናት፡፡ ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስ የተናገረው ነገር እግዚአብሐየር በመጀመሪያ ከሰጠው ትዕዛዝ ጋር የሚስተካከል ነው፡፡ ስትተረጉም ይህንን አጽኖት በሚያሳይ ሀረግ ለመተርጎም ሞከር፡፡ ወንድም ይህ አማኝን እንጂ በሥጋ ወንድምን ወይም ጎረበትን የሚያመለክት አይደለም፡፡ ፍርድ ይገባዋል በዚህ ሥፍራ ላይ ኢየሱስ እየተናገረ ያለው ስለ ሰው ፍርድ ሳይሆን በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሰውን እግዚአብሔር የሚያመጣውን ፍርድ ነው፡፡ ( ተመልከት) እርባና የሌለው . . . ሞኝ ይህ በትክክል ማሰብ የማይችሉ ሰዎች የሚሰደቡትን ስድብ የሚያመለክት ነው፡፡ “እርባና ያሌለው” የሚለው ቃል “አእምሮ የሌለው” ከሚለው ቃል ጋር ተቀራራቢ ሲሆን “ሞኝ የሚለው ደግሞ እግዚአብሔርን አለመታዘዝ ጋር ተያያዥነት ያለው ሀሳብ ነው፡፡ ሸንጎ ይህ በኢየሩሳሌም የሚገኘው የሸንጎ ሳይሆን በአከባቢው ያለው ሸንጎ ነው፡፡
እንተ ኢየሱስ በቡድን ላሉ ሰዎች እያንዳንዳቸው ምን እንደሚያጋጥማቸው እየተናገረ ነው፡፡ “አንተ” የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው፡፡ እናንተ ግን በቋንቋች በብዙ ቁጥር ሊትተረጉሙት ትችላላችሁ፡፡ ( ተመልከት) መባህን “ስጦታ ስትሰጥ” ወይም “ስጦታህ ስታቀርብ” በመሠዊያው ላይ ይህ በኢየሩሳሌሚ ቤተ መቅደስ ውስጥ የሚገኘውን የእግዚአብሄርን መሠዊያ የሚያመለክት ነው፡፡ ኤቲ፡ “በቤተ መቅዲስ ውስጥ በሚገኘው የእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ፡፡” ( ተመልከት) በዚያ ሳለህ ቢታስታውስ “በመሠዊያው ፊት ቆመህ ሳለ ቢታስታውስ” ወንድምህ አንዳች ነገር ከአንተ ጋር እንዳለው “አንተ ባደረከው አንድ ነገር የተነሳ ወንድም በአንተ የተቆጣ መሆኑን ካስታወስክ” በመጀመሪያ ሂድና ከወንድምህ ጋር ታረቅ ይህ በቀጥታ እንዲህ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ከሰውዬው ጋር ሰላምን ፍጠር፡፡” ( ተመልከት)
ከአንተ . . . ጋር ተስማማ ኢየሱስ በቡድን ላሉ ሰዎች እያንዳንዳቸው ምን እንደሚያጋጥማቸው እየተናገረ ነው፡፡ “አንተ” የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው፡፡ እናንተ ግን በቋንቋች በብዙ ቁጥር ሊትተረጉሙት ትችላላችሁ፡፡ ( ተመልከት) ከከሳሽ ጋር ይህ ሰው ሌላኛውን ሰው በደል እየነቀሰ የሚወቅስ ሰው ነው፡፡ በዳኛ ፊት ሆኖ ሌላኛው ሰው የበደለውን በደል በመናገር ይከሳል፡፡ ለዳኛ አሳልፎ ይሰጥሃል በዚህ ሥፍራ ላይ “አሳልፎ ይሰጥሃል” የሚለው ሀረግ ትርጉሙ አንድን ሰው በሌላ ሰው ቁጥጥር ሥር እንዲሆን መስጠትን ያመለክታል፡፡ ኤቲ፡ “ዳኛው በሕጉ መሠረት እንዲፈርድብህ ያደርጋል፡፡” ( ተመልከት) ዳኛውም ለወህኒ ጠባቂዎች አሳልፎ ይሰጥሃል በዚህ ሥፍራ ላይ “አሳልፎ ይሰጥሃል” የሚለው ሀረግ ትርጉሙ አንድን ሰው በሌላ ሰው ቁጥጥር ሥር እንዲሆን መስጠትን ያመለክታል፡፡ ኤቲ፡ “ዳኛውም ለወህኒ ጠበቂ አሳልፎ ይሰጥሃል፡፡” ( ተመልከት) የወህኒ ጠባቂ ይህ ሰው ሰው በዳኛው የተሰጠውን ውሳኔ የሚያስፈጽም ግለሰብ ነው፡፡ ወደ ወህኒ ትጣላለህ ይህ በቀጥታ እንዲህ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “የወህኒ ጠባቂው በወህኒ ቤት ውስጥ እንዲትታሠር ያደርጋል፡፡” ( ተመልከት) እውነት እውነት እላችኋለሁ “እውነት እውነት እላችኋለሁ”፡፡ ይህ ሀረግ ኢየሱስ ቀጥሎ ለሚናገረው ነገር አጽኖት እንዲንሰጥ ያደርገናል፡፡ ከዚያ ሥፍራም “ከወህኒ ቤት”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ የብሉይ ኪዳን ሕግጋትን ለመፈጸም መምጣቱን ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡ በዚህ ሥፍራ ስለዝሙት እና ምኞች ማስተማር ጀምሯል፡፡ አጠቃላይ መረጃ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ “ሰምታችኋል” በሚለው ሀረግ ውስጥ የሚገኘው “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው፡፡ “አታመንዝር” የሚለው ትዕዛዝ “አንተ” የሚለውን ቃ በውስጡ ይዞዋል ይሁን እንጂ “አንተ” የሚለው ቃል በብዙ ቁጥር መተርጎም ትችላለህ፡፡ ( ተመልከት) እንዲህ እንደተባለ ሰምታችኋል ይህ በቀጥታ እንዲህ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር እንዲህ ብሏል፡፡” ( ተመልከት) መፈጸም ይህ ቃል አንድን ነገር ማድረግን ያመለክታል፡፡ እኔ ግን እንዲህ እላችኋለሁ ይህንን በ MAT 5:22 እንደ ተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ ሴትን ተመልክቶ በልቡ የተመኛት ማንኛውም ሰው አመንዝሯል ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ሴትን ተመልክቶ በልቡ የተመኛት ማንኛውም ሰው ካመነዘረ ሰው እኩሉ ጥፋተኛ መሆኑን ያሳያል፡፡ ( ተመልከት) የተመኛት “እንዲሁም የተመኛት” ወይም “ከእርሷ ጋር ለመተኛት የተመኘ ሰው” በልቡ በዚህ ሥፍራ “ልብ” የሚያመለክተው የአንድን ሰው ሀሳብ ነው፡፡ ኤቲ፡ “በአእምሮው” ወይም “በሀሳቡ”፡፡ ( ተመልከት)
የአንተ . . . ከ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ “አንተ” የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው ይሁን እንጂ በብዙ ቁጥር መተርጎም የግድ ሊሆንብህ ይችላል፡፡ ( ተመልከት) የቀኝ ዐይንህ ካሰናከለችህ በዚህ ሥፍራ “ዐይን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አንድ ሰው የሚያየውን ነው፡፡ እንዲሁም “መሰናከል” ምሳሌያዊ ንግግር ሲሆን “ኃጢአት” ማለት ነው፡፡ ኤቲ፡ “የሚትመለከተው ነገር እንድትሰናከል የሚያደርግ ከሆነ” ወይም “ከሚታየው ነገር የተነሳ ኃጢአት ማድረግ የሚትሻ ከሆነ፡፡” ( እና ተመልከት) ቀኝ ዐይን . . . ቀኝ እጅ ከግራ ዐይን ወይም እጅ በተቃራኒው በጣም ጠቃሚው ዐይን ወይም እጅ፡፡ “ቀኝ” የሚለው ቃል “አስፈላጊ የሆነ” ወይም “ብቸኛ” በሚሉ ቃላት ለትተረጉማቸው ትችላለህ፡፡ ( ተመልከት) አውጥተህ “በኃይል ማስወገድ” ወይም “ማጥፋት”፡፡ ቀኝ ዐይን የሚለው በቀጥታ ካልተጠቀሰ “ዐይንህ አጥፋ” ብለህ ልትተረጉም ትችላል፡፡ ዐይን የተጠቀሰ ከሆነ “አጥፋቸው” ብለህ ልትተረጉም ትችላለህ፡፡ አውጣው . . . ቁረጠው ኢየሱስ የኃጢአትን አደገኝነት ላይ አጽኖት በመስጠት ለዚህ ሰዎች መስጠት ስላለባቸው ምላሽ ግነት የተሞላት መልኩ ተናገግሯል፡፡ ( ተመልከት) አውጥተህ ጣለው “አስወግደው” ከሰውነት ክፍለህ አንዱ ይጥፋ “ከሰውነት ክፍልህ አንዱን ማጣት ይሻላል፡፡” መላ አካልህ ወደ ሲኦል ከሚጣል ይልቅ ይህ በቀጥታ እንዲህ ሊገለጽ ይችላለል፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር መላ አካልህን ወደ ሲኦል ከሚጨምረው ይልቅ፡፡” ( ተመልከት) ቀኝ እጂህ ካሰናከለችህ ይህ ምሳሌያዊ ንግግር የአንድ ሰው ሁለተናዊ ተግባርን ከእጁ ጋር ታያይዛለች፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ የብሉይ ኪዳን ሕግጋትን እንዴት ለመፈጸም እንደመጣ ማስተማሩ ቀጥሏል፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ ስለፍች ማስተማር ጀምሯል፡፡ እንዲህም ተብሏል “የተናገረው” እግዚአብሔር ነው፡፡ ኢየሱስ የእርሱ ተቃርኖ ከእግዚብሔር ወይም ከእግዚብሔር ቃል ጋር አለመሆኑን ለመግለጽ ነው ይህን ዓይነት ንግግር የተናገረው፡፡ ይልቁንም ፍች የተፈቀደው ለትክክለኛ ምክንያት ብቻ ነው፡፡ ወንዱ ምንም እንኳ በትዕዛዛቱ መሠረት የፍች ወረቀቷን ለሚስቱ ቢሰጣትም እንኳ ፍትሓዊ አይደለም፡፡ ( ተመልከት) ሚስቱን የሚሰዳት ይህ ፍችን የሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው፡፡ ( ተመልከት) ይስጣት “ልሰጣት ይገባል” እኔ ግን እንዲህ እላለሁ ይህንን በ MAT 5:22 በምን ዓይነት መንገድ እንደተረጎማችሁ ተመልከቱ፡፡ አመንዝራ ያደርጋታል ትክክለኛ ባልሆነ መንገድ ሚስቱን የፈታት ሰው “እንድታመነዝር ያደርጋል”፡፡ በብዙ ባሕሎች ውስጥ እንደገና ማግባት ትችላለች ነገር ግን የተፋታችው ትክክለኛ ባልሆነ መንገድ ከሆነ ግን እንዲህ አይነቱ ትዳር ዝሙት ነው፡፡ ከተፋታች በኋላ ይህ በቀጥታ እንዲህ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ባሏ ከፈታት በኋላ” ወይም “ፍች የፈጸመችው ሴት”፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ የብሉይ ኪዳን ሕግጋትን እንዴት ለመፈጸም እንደመጣ ማስተማሩ ቀጥሏል፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ ስለመሃላ ማስተማር ጀምሯል፡፡ አጠቃላይ መረጃ፡ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ “ሰምታችኋል በሚለው ሀረግ ውስጥ ያለው “እናንተ” የሚለው ቃል በብዙ ቁጥር የተገለጸ ነው፡፡ ይሁን እንጂ “አትማል” እና “ፈጽማቸው” በሚለው ውስጥ ያለው “አንተ” የሚለው ቃል በነጠላ ቁጥር የተገለጸ ነው፡፡ እንደገና አንተ “አንተም ደግሞ” ወይም “ሌላ ምሳሌ ይኼው፡፡ አንተ” እንዲህ ሲባል ሰምታችኋል . . . በውሸት አትማሉ በዚህ ሥፍራ ኢየሱስ ከእግዚአብሔር እና ከቃሉ ጋር በግልጽ የሚስማማ ነገር ስናገር ትመለከታላችሁ፡፡ ይሁን እንጂ ሰዎችን ለማሳመን የእነርሱ ያልሆነ ነገር እንዳይናገሩ ያሳስባቸዋል፡፡ ኤቲ፡ “የሃይማኖት መሪዎቻችሁ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለው ነግረዋችኋል . . . አትማሉ፡፡” ( ተመልከት) በውሸት አትማሉ መኃላችሁን ፈጽሙ እንጂ አማራጭ ትርጉሞች 1) የማትፈጽሙትን ነገር አደርጋለሁ ብላችሁ በእግዚአብሔር ፊት አትማሉ ወይም 2) አንድ ነገር ውሸት መሆኑን እያወቃችሁ በእግዚአብሔር ፊት እውነት ነው ብላችሁ አትማሉ፡፡ እኔ ግን እንዲህ እላችኋለሁ በ MAT 5:22 የሚገኘውን በምን መንገድ እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ ፈጽሞ አትማሉ . . . የታላቁ ንጉሥ ከተማ በዚህ ሥፍራ ላይ ኢየሱስ የተናገረው ማንም ሰው ፈጽሞ መማል እንዳሌለበት ነው፡፡ አንዳንዶች አንድ ሰው የማለው ከእግዚአብሔር ውጪ በሆነ ነገር ማለትም በሰማይ፣ በምድር ዌም በኢየሩሳም የማለ ከሆነ መሃላውን ሳይፈጽም ቢቀር ይህን ያኽል ጉዳት የለውም ብለው ሳያስተምሩ አልቀሩም፡፡ ኢየሱስ ይህም ቢሆን እንደ ማንኛውም መሃላ መጥፎ ነው ምክንያቱም ሁሉ ነገር የእግዚአብሔር ስለሆነ ነው፡፡ ፈጽሞ አትማሉ ለዚህ ትዕዛዝ የሚሆን ቃል በቋንቋችሁ በብዙ ቁጥር የሚገኝ ከሆነ በዚህ ሥፍራ ይህንን ቃል ተጠቀሙ፡፡ “በውሸት አትማሉ” የሚለው ሀረግ አድማጮች መማል እንደሚቻል ነገር ግን በውሸት መማል የማይቻል እንደሆነ ያሳያል፡፡ “ፈጽሞ አትማሉ” የሚለው ሀረግ ግን ሁሉንም ዓይነት መሃላዎችን ይከለክላል፡፡ የእግዚአብሔር ዚፋን ነው በዚህ ሥፍራ ላይ “ዙፋን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር እንደ ንጉሥ መግዛቱን ነው፡፡ ኤቲ፡ “የእግዚአብሔር አገዛዝ”፡፡ ( ተመልከት) የእግሩ መረገጫ ናት ይህ ምሳሌያዊ አነጋገር ምድርም ቢትሆን የእግዚአብሔር መሆኗን ያሳያል፡፡ ኤቲ፡ “ንጉሥ እግሩን የሚያሳርፍበት የእግሩ መርገጫ ሥፍራ ዓይነት ናት፡፡ ( ተመልከት) የታላቁ ንጉሥ ከተማ ናትና “ይህች ከተማ የታላቁ ንጉሥ የእግዚአብሔር ከተማ ናትና፡፡”
አጠቃላይ መረጃ፡ ከዚህ በፊት በነበረው ክፍል ውስጥ ኢየሱስ ስለ እግዚአብሔር ዙፋን፣ የእግሩ መረገጫ እና ምድራዊ ቤተ ጭምር ሊምሉበት የሚገባ የእርሱ ንብረት አለመሆኑን ገልጾዋል፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ ደግሞ በራሳቸው ላይ ባለው ጸጉር እንኳ መማል እንደማይገባቸው ይናገራል፡፡ እናንተ . . . አንተ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ “አትማል” እና “አትችልም” በሚሉ ሀረጋት ውስጥ ያለው “አንተ” የሚለው ቃል በነጠላ ቁጥር የተገለጸ ነው፡፡ ይሁን እንጁ በምትተረጉሙበት ጊዜ በብዙ ቁጥር ልትተረጉሙ ትችላላችሁ፡፡ ( ተመልከት) መሃላ በ MAT 5:34እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ ንግግርህ “አዎ፣ አዎ ወይም አይ ፣ አይ” ይሁን” “አዎ ማለት ከፈለግህ “አዎ” በል እንዲሁም “አይ” ማለት ከፈለግህ “አይ” በል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ የብሉይ ኪዳን ሕግጋትን እንዴት ለመፈጸም እንደመጣ ማስተማሩ ቀጥሏል፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ ጠላትን ስለመበቀል ማስተማር ጀምሯል፡፡ አጠቃላይ መረጃ፡ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ “ሰምታችኋል” እና “እኔ እንዲህ እላችኋለሁ” በሚለው ሀረግ ውስጥ የሚገኘው “እናንተ” የሚለው ቃል የተገለጸው በብዙ ቁጥር ነው፡፡ “ማንም ቢመታህ” የሚለው ሀረግ ውስጥ የሚገኘው “አንተ” የሚለው ቃል ግን በብዙ ቁጥር መተርጎም ትችላላችሁ፡፡ ( ተመልከት) እንዲህ መባሉን ሰምታችኋል ይህንን በ MAT 5:33 እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከት፡፡ ዐይን ለዐይን ጥርስ ለጥርስ የሙሴ ሕግ የጎዳንን ሰው በተመሳሳይ መንገድ እንዲጎዳ ያዛል ይሁን እንጂ ከዚያ በላይ እንዲጎዳ አያደርግም፡፡ እኔ ግን እንዲህ እላለሁ ይህንን በ MAT 5:22.እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከት፡፡ ክፉውን “ክፉ የሆነ ሰው” ወይም “የጎዳችሁ ሰው” (UDB) ቀኝ ጉንጫችሁን የመታችሁ ኢየሱስ በኖረበት ባሕል ውስጥ የአንድን ሰው ቀኝ ጉንጭ በጥፊ መምታት ስድብ ነው፡፡ ልክ እንደ ዐይን እና እጅ ሁሉ ቀኝ ጉንጭም በጣም ጠቃሚ ነገር ነው፡፡ ጉንጭን በጥፊ መምታት ትልቅ ስድብ ነው፡፡ መምታት “በጥፊ መምታት”፡፡ ይህ ማለት በቃሪያ ጥፉ አንድን ሰው መምታት ማለት ነው፡፡ ሌላኛውንም ፊት አዙሩለት “ሌላኛውን ፊታችሁን የሚታችሁ ዘንድ አዙሩለት”
አጠቃላይ መረጃ፡ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ “ፍቀድ”፣ “ሂድ”፣ “ስጥ” እና “አትመለስ” በሚሉ ቃላት ውስጥ ያለው “አንተ” የሚለው ቃል በነጠላ ቁጥር የተገለጸ ነው፡፡ ( ተመልከት) ኮትህ . . . መጎናጸፊያ “ኮት” በሰዉነት ላይ እንደ ቲሸረት የሚጠለቅ ነው፡፡ “መጎናጸፊያ” ከእነዚህ ይልቅ ውድ የሆነ “ከኮት” ላይ ለሙቀት የሚደረብ እንዲሁም በሽት ለሙቀት የሚለበስ ነገር ነው፡፡ ይወስድ ዘንድ ፍቀድለት “ለዚያ ሰው ስጠው” ማንምን ሰው “እንዲሁም ይህ ሰው”፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ በተዘዋዋር መንገድ የተጠቀሰው የሮማዊያን ወታደር ነው፡፡ ( ተመልከት) አንድ ምዕራፍ አንድ የሮም ወታደር በዚያ ዘመን አንድን ሰው አንድ ዕቃ ተሸክሞ እንዲሄድ በሕግ ማስገደድ የሚችለው አንድ ሺህ እርምጃዎች ያኽል ነው፡፡ “ማይል” የሚለው ቃል የሚያምታታ ከሆነ “አንድ ኪሎ ሜትር” ወይም “ረጅም ርቀት” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ከእርሱ ጋር አብረኸው እንዲትሄድ ያስገደደ ሰውን ያመለክታል፡፡ ከእርሱ ጋር እጥፍ መንገድ ሂደት “አስገድዶህ እንዲትሄድ ያደረግህን ምዕራፍ ያኸል ሂደት ከዚያም ሌላ አንድ ማዕራፍ ጨምርለት፡፡” “ማይል” የሚለው ቃል የሚያምታታ ከሆነ “ሁለት ኪሎ ሜትር” ወይም “እጥፍ ርቀት” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አትከልክል “እንዲሁም ሊበደርህ የሚፈልግ ሰውን አትከልክል፡፡” ይህ በአውንታዊ መንገድ ሊገለጽ ይገባል፡፡ ኤቲ፡ “አበድር”፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ኢየሱስ የብሉይ ኪዳን ሕግጋትን እንዴት ለመፈጸም እንደመጣ ማስተማሩ ቀጥሏል፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ ጠላትን ስለመውደድ ማስተማር ጀምሯል፡፡ አጠቃላይ መረጃ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ “የሚወድሁን ውደድ . . . የሚጠሉህ ጥላ” የሚለው ብቻ በነጠላ ቁጥ የተጻፈ ሲሆን እነዚህም ቢሆን በብዙ ቁጥር መተርጎም ትችላህ፡፡ ለሌሎች “እናንተ” የሚል ቃል ባለባቸው ሥፍራዎች ሁሉ እና “ፍቅር”እና “ጸሎት” ቦታዎች በብዙ ቁጥር የተገለጹ ናቸው፡፡ ( ተመልከት) እንዲህ እንደተባለ ሰምታችኋል ይህንን በ MAT 5:33. እንደተረጎማችሁት ተመልከት፡፡ ባለንጀራህን “ባለንጀራ” የሚለው ቃል አንድ ሰው በመልካም መንገድ ማስተናገድ የሚሻውን የተመሳሳይ ማህበረሰብ ወይም ቡድን አባላትን የሚያመለክት እንጂ በአከባቢያችን የሚኖሩ ሰዎችን ሁሉ አያመለክትም፡፡ ይህንን የብዙ ቁጥርን በሚያመለክት ቃል ልትተረጉሙት ትችላላችሁ፡፡ እኔ ግን እንዲህ እላችኋለሁ ይህንን በ MAT 5:22. እንደተረጎማችሁት ተመልከት፡፡ የአባታችሁ ልጆች ትሆኑ ዘንድ “ልጆች” የሚለው ቃል በጥሩ ሁኔታ ለመተርጎም በቋንቋችሁ ለሰው ልጆችን ወይም ሕጻናት የሚትጠቀሙትን ቃል ተጠቀሙ፡፡ አባት ይህ የእግዚአብሔር በጣም አስፈላጊ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ የብሉይ ኪዳን ሕግጋትን እንዴት ለመፈጸም እንደመጣ ያስተማረውን ትምህርት በዚህ ከፍል ውስጥ ያጠናቅቃል፡፡ ይህ ክፍል የሚጀምረው በ MAT 5:17 ላይ ነው፡፡ አጠቃላይ መረጃ፡ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ ለምሳሌ ያኽል “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር አመልካች ነው፡፡ በእነዚህ ቁጥሮች ውስጥ የሚገኘው ጥያቄ መጠይቃዊ ነው፡፡ ( እና ተመልከት) ታላቅ ይህ አድማጮቹ መልካምነት ያለውን መሻት የሚያሳይ አጠቃላይ ቃል ነው፡፡አባት ይህ የእግዚአብሔር በጣም አስፈላጊ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ በ MAT 5:3ላይ የተጀመረውን የተራራው ስብከቱን ማስተማር ቀጥሏል፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥ “የጽድቅን ተግባራት” የሆኑትን አስራት ማውጣት፣ ጸሎት እና ጾምን አስመልክቶ አስምሯል፡፡ አጠቃላይ መረጃ፡ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ “እናንተ” የሚለው ቃል ሁሉም በብዙ ቁጥር የተገለጸ ነው፡፡ በሰዎች ለመታየት ለሰዎች ብለው የሚያደርጉ ሰዎች እርሱን እያከበሩት እንዳልሆነ በተዘዋዋር መልኩ ያመለክታል፡፡ ይህ እንዲህ ባለ መልኩ በቀጥታ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ስላደጋችሁት ነገር ሰዎች ያመሰግናችሁ ዘንድ በሰዎች ፊት የሚታደርጉት ከሆነ፡፡” ( እና ተመልከት) አባት ይህ የእግዚአብሔር በጣም አስፈላጊ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት) ለራስህ መለከት አታስነፋ ይህ ምሳሌ የሚያሳየው የሰዎችን ትኩረት ሆን ብለህ ለመሳብ የተለያዩ ነገሮችን ማድረግ ነው፡፡ ኤቲ፡ “በብዙ ሰዎች መካከል መለከት በታላቅ ድምፅ እንደሚነፋ ሰው ወደ ራሰህ የሰዎችን ትኩረት ለመሳብ ጥረት አታድረግ፡፡” ( ተመልከት) እውነት እልሃለሁ “እውነቱን እነግርሃለሁ”፡፡ ይህ ሀረግ ኢየሱስ በመቀጠል ስለሚናገረው ነገር አጽኖት የሚሰጥ ሀረግ ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ኢየሱስ ስመ ስጦታ መስተማሩን ቀጥሏል፡፡ አጠቃላያ መረጃ፡ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር አመልከች ነው፡፡ ግራ እጅህ ቀኝ እጅህ የሚሰጠውን አይወቅ ይህ የሚታደርገው ነገር ሁሉ ሙሉ ለሙሉ ምስጥር መሆን እንዳለበት የሚያሳይ ምሳሌ ነው፡፡ ምንም እንኳ ሁለቱም እጆች ብዙ ጊዜ ነገሮችን በጋራ የሚያከናውኑ ቢሆንም እንኳ፣ አንዱ የሚያደርገውን ሌላኛው “የሚያውቅ” ቢሆንም እንኳ ለድሆች በሚትሰጥበት ጊዜ እነዚህ በጣም የሚቀራረቡ እጆች እንኳ አንደኛው የሌላኛውን ማወቅ የለበትም፡፡ ( ተመልከት) ስጦታችሁ በድብቅ ይሁን ይህ በቀጥታ እንዲህ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ሌሎች ሰዎች መስጠትህ ሳያውቁ ለድሆች ልትሰጥ ትችላለህ፡፡” ( ተመልከት) ይሸልምሃል “ሽልማት ይሰጥሃል፡፡” (UDB)
አያያዥ ዓረፍተ ነገሮች ኢየሱስ ስለ ጸሎት እንዲህ በማለት ማስተማር ጀመረ፡፡ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ በቁጥር 5 እና 7 ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የብዙ ቁጥር አመልካች ቃል ሲሆን በቁጥር 6 ላይ ግን በነጠላ ቁጥር ተገልጾዋል፡፡ ይሁን እንጂ ይህንን በብዙ ቁጥር ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡ ( ተመልከት) ሌሎች ሰዎች የሚያደርጉትን ያዩላቸው ዘንድ በዚህ ሀረግ ውስጥ ተመልካቾቹ ድርጊቱን ተመልክተው ክብር እንደሚሰጧቸው በተዘዋዋር መንገድ ያሳያል፡፡ ይህ በቀጥታ እንዲህ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ሰዎች ያዮዋቸው እና ክብር ይሰጧቸው ዘንድ፡፡” ( እና ተመልከት) እውነት እውነት እላችኋለሁ “እውነቱን እነግራቿለሁ”፡፡ ይህ ሀረግ ኢየሱስ በመቀጠል ለመናገረው ነገረ ትኩርት እንዲንሰጥ ያደርገናል፡፡ ወደ እልፍኝህ ግባ፡፡ በርህንም ዝጋ “ለብቻ ወደምትሆንበት ሥፍራ ግባ” ወይም “ለብቻ መሆን ወደምትችልበት ሥፍራ ሂድ” በውስር ያለው አባት ለዚህ አማራጭ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔርን ማንም ሰው ማየት አይችልም ወይም 2) እግዚአብሔር በዚያ ለብቻው ከሚጸልየው ሰው ጋር አለ፡፡ አባት ይህ የእግዚአብሔር በጣም አስፈላጊ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት) በስውር የሚታደርገውን የሚያይ አባት “አባትህ በስውር የሚታደርገውን ያያል” በከንቱ አትድገም “ትርጉም የሌሽ ቃላትን አትደጋግም” ይሰማል ይህ እንዲህ በቀላሉ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “የሐሰት አማልክቶች ይሰሟቸዋል፡፡” ( ተመልከት) ብዙ በመናገራቸው “በረጃጅም ጸሎቶቻቸው” ወይም “ በብዙ ቃሎቶቻቸው፡፡”
አጠቃላይ መረጃ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ “እንዲህ ጸልዩ” እስከሚለው ድረስ ለቡድን ተናግሯል፡፡ “እናንተ” ከሚለው ቀጥሎ ያለው “ሰማያዊ አባታችሁ” የሚለው ቃል በነጠላ ቁጥር ነው የተቀመጠው፡፡ (See: ተመልከት) አባት ይህ የእግዚአብሔር በጣም አስፈላጊ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት) ስምህን ይቀደስ በዚህ ሥፍራ ላይ “ስም” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን የሚያመለክት ነው፡፡ ኤቲ፡ “ቅዱስ እንደሆንክ ሁሉም ሰው ይወቅት፡፡” ( ተመልከት) መንግስትህ ትምጣ በዚህ ሥፍራ “መንግስት” የሚለው ቃል እግዚአብሔር እንደ ንጉሥ ሆኖ የሚገዛበትን የሚያመለክት ቃል ነው፡፡ ኤቲ፡ “በሁሉም ላይ ገዥ ሁን እና ሙሉ ለሙሉ ሁሉን ግዛ፡፡” ( ተመልከት) ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች እዲሁም በምድር ላይ ትሁን ይህ በቀጥታ እንዲህ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “በሰማይ ያሉት ሁሉም እንደሚታዘዙህ ሁሉ በምድር ላይ ያሉት ሁሉ ይታዘዙህ፡፡” ( ተመልከት)
አጠቃላይ መረጃ “እኛ” እና “የእኛ” የሚሉት ቃላት ኢየሱስ እየተናገራቸው ያለውን የተሰበሰበውን ሕዝብ ያመለክታል፡፡ ( ተመልከት) የእለት እንጀራችንን በዚህ ሥፍራ ይ “እንጀራ” የሚለው ቃል በአጠቃላይ ምግብን ያመለክታል፡፡ ( ተመልከት) ብድር ብድር አንድ ሰው ያለበት ዕዳ ነው፡፡ ይህ ኃጢአትን በምሳሌ ለመግለጽ ጥቅም ላይ የዋለ ቃል ነው፡፡ ( ተመልከት) ባለዕዳ ባለዕዳለ ከሌላ ሰው የተበደረ ሰው ነው፡፡ ይህ ኃጢአትን በምሳሌ ለመግለጽ ጥቅም ላይ የዋለ ቃል ነው፡፡ ( ተመልከት) ወደ ፈተና አታግባን “ፈተና” የሚለው ቃል በግሥ ልገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ምንም ነገር እንድፈትነን አትፍቀድለት” ወይም “ኃጢአትን እንድንመኝ የሚያደረግ ማንኛውንም ነገር ሕይወታችን ውስጥ አትፍቀድ፡፡” ( ተመልከት)
አጠቃላይ መረጃ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚገኝበት ሥፍራ ሁሉ በብዙ ቁጥር ነው፡፡ ይሁን እንጂ ኢየሱስ ሌሎች ሰዎችን ይቅር ካላሉ በግል ምን እንደሚደርስባቸው እየነገራቸው ነው፡፡ ተመልከት) መተላለፍ “ስህተት” ወይም “ኃጢአት” አባት ይህ የእግዚአብሔር በጣም አስፈላጊ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ስለ ጾም ማስተማር ጀመረ፡፡ አጠቃላይ መረጃ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ በቁጥር 17 አና 18 ላይ “አንተ” የሚለው ቃል በነጠላ ቁጥር የተገለጸ ሲሆን በቁጥር 16 ላይ ካለው ጋር ተመሳሳይ እንዲሆን በብዙ ቁጥር ልትተረጉመው ትፈልግ ይሆናል፡፡ ( ተመልከት) በተጨማሪ “እንዲሁም” ፊታቸውን ያጎሳቁላሉ ግብዞች ፍታቸውን አይታጠቡም ወይም ጸጉራቸውን አያበጥሩም፡፡ ይህንን የሚያደርጉት ሆን ብለው እየጾሙ መሆናቸውን ለማሳየት የሰዎችን ትኩረት ለመሳብ እና ከእነርሱ ክብር ለማግኘት ሲሉ ይህንን ያደርጋሉ፡፡ እውነት እውነት እላችኋለሁ “እውነት እውነት እላችኋለሁ፡፡” ይህ ሀረግ ኢየሱስ በመቀጠል ለሚናገረው ነገር ትኩረት መስጠቱን ያመለክታል፡፡ ራስህን ዘይት ተቀባ “ዘይት ተቀባ” ወይም “ጸጉርህን አበጥር”፡፡ ራስህን “ተቀባ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለጸጉር የተለመደውን እንክብካቤ ማድረግ ነው፡፡ “ከክርስቶስ” “የተቀባው” መሆኑ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም፡፡ ኢየሱስ ማለት የፈለገው ሰዎች ጾም እየጾሙም ሆነ ሳይጾሙ ተመሳሳይ መሆን አለባቸው ነው፡፡ በስውር ያለው አባት . . . በስውር የሚያይ ይህንን እንዴት በ MAT 6:6. እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አባት ይህ የእግዚአብሔር በጣም አስፈላጊ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ስለ ገንዘብ እና ንብረት ማስማር ጀመረ፡፡ አጠቃላይ መረጃ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥ “አንተ” የሚል ቃል ጥቅም ላይ በዋለባቸው ሥፍራዎች ከቁር 21 በስተቀር ብዙ ቁጥርን ያመለክታል፡፡ ይሁን እንጂ በቁትር 21 ላይ ነጠላ ቁጥር ነው፡፡ ( ተመልከት) ንብረት “ሀብት” ብል እና ዝገት የሚበሉት “ብል እና ዝገት የሚያበላሹት ሀብት” ብል ብል ልብስን የሚያበላሹ በራሪ ነፍሳት ናቸው፡፡ ዝገት ብረት ውሃ ሲነካው የሚፈጠር ቡናማ ቀለም ያለው ነገር ነው፡፡ store up for yourselves treasures in heaven This is a metaphor that means do good things on earth so God will bless you in heaven. በሰማይ ሀብትን አከማቹ ይህ ምሳሌ የሚያሳየው እግዚአብሔር በሰማይ ይበባርካችሁ ዘንድ በምድር ላይ ሳላቹ መልካምን ነገር አድርጉ፡፡ ( ተመልከት) ልብህም ደግሞ በዚያ ይሆናል በዚህ ሥፍራ ላይ “ልብ1 ማለት አሳብ እና ፍላጎት ማለት ነው፡፡ ( ተመልከት)
አጠቃላይ መረጃ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ ነው፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥ “አንተ” የሚል ቃል ጥቅም ላይ በዋለባቸው ሥፍራዎች ውስጥ በነጠላ ቁጥር የተጠቀሰ ሲሆን አንተ ግን በብዙ ቁጥር ለመተርጎም ታስብ ይሆናል፡፡ ( ተመልከት) ዐይን የሰውነት ብርሃን ነች . . . ጨለማው ምን ያኽል ታላቅ ይሆን ይህ ማየት የሚችል ጤናማ ዐይንን አንድን ሰው ዐይነ ሥውር ከሚያደረግ በሽታ ጋር ያነነጻጽራል፡፡ ይህ ምሳሌ የሚያመለክተው መንፈሳዊ ጤንነትን ነው፡፡ ብዙ ጊዜ አይሁዳዊያን “መጥፎ ዐይንን” ከስስት ጋር ያይዙታል፡፡ ትርጉሙም አንድ ሰው ሁለተናውን ለእግዚአብሔር ከሰጠ እንዲሁም ሁሉንም ነገር ከእግዚአብሔር አንጻር መመልከት ከቻለ ትክክለኛውን ነገር ያደርጋል፡፡ ይሁን እንጂ አንድ ሰው ስስታም ከሆነ ክፋትን ያደርጋል፡፡ ( ተመልከት) ዐይን የሰውነት ብርሃን ነው የዚህ ምሳሌያዊ ንግግር ትርጉም ልክ መብራት በጨለማ ውስጥ ሰው አጥርቶ እንዲያይ እንደሚያደርግ ሁሉ ዐይንም አንድ ሰው በደንብ ማየት እንዲችል ያደርገዋ፡፡ ኤቲ፡ “እንደ መብራት ዐይን ነገሮችን በግልጽ ማየት እንድትችል ያደርጋል፡፡” ( ተመልከት) ዐይን ይህንን በብዙ ቁጥር ልትተረጉመው ትችላለህ፤ “ዐይኖች”፡፡ ዐይንህ መጥፎ ቢሆን ይህ ምትሃትን አያመለክትም፡፡ አይሁዶች ብዙ ጊዜ ስስታምነትን በዚህ ምሳሌያዊ አነጋገር ይገልጹታል፡፡ ( ተመልከት) አንዱን ይወዳል ሌላኛውን ይጠላል ወይም ለአንዱ ይገዛል ሌላኛውን ደግሞ ይንቃል ሁለቱም በመሠረታዊ ሀሳባቸው አንድ ናቸው፡፡ አጽኖት የሚሰጡት አንድ ሰው እግዚአብሔር መውደድ እና መገዛት እንዲሁም ገንዘብንም መውደድና ለእርሱ መገዛት በአንድ ጊዜ አይችልመም፡፡ ( ተመልከት) ለሀብት እና ለእግዚአብሔር መገዛት አትችሉም፡፡ “በአንድ ጊዜ እግዚአብሔርን እና ገንዘብን መውደድ አትችሉም፡፡”
እላችኋለሁ ይህ ኢየሱስ ከዚህ በመቀጠል የሚናገረው ነገር አጽኖት ሊሰጠው የሚገባ መሆኑን ያሳያል፡፡ ለእናንተ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ “እናንተ” የሚለው ቃል በብዙ ቁጥር የተገለጸ ነው፡፡ ( ተመልከት) ሕይወት ከመብል እንዲሁም ሰውነት ከልብስ አይበልጥምን? በዚህ ሥፍራ ላይ ኢየሱስ ሰዎችን ለማሰተማር ጥያቄን ተጠቅሟል፡፡ ኤቲ፡ “በእርግጥ ሕይወት ከምግብ እንዲሁም አካል ከምንለብሰው ልብስ ይበልጣል፡፡” ( ተመልከት) ጎተራ እህል ማጠራቀሚያ ሥፍራ፡፡ አባት ይህ የእግዚአብሔር በጣም አስፈላጊ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት) Are not you of much more value than they? Jesus uses a question to teach the people. AT: "Obviously you are more valuable than birds." አንተ ከእነርሱ ይልቅ በጣም ኩቡር አይደለህምን? ኢየሱስ ሰዎችን ለማስተማር ጥያቄን ይጠቀማል፡፡ ኤቲ፡ “ከሰማይ ወፎች ይልቅ አንተ ክቡር ነህ፡፡” ( ተመልከት)
አጠቃላይ መረጃ፡ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ “እናንተ” የሚለው ቃል በብዙ ቁጥር የተገለጸ ነው፡፡ ( ተመልከት) ከእናንተ መካከል በመጨነቅ በእድሜው ላይ ስንዝር ታኽል የጨመረ ማን ነው? ኢየሱስ ሰዎችን ለማስተማር ጥያቄን ይጠቀማል፡፡ ይህ ማለት ማንም በጭንቀት ረጅም እድሜ መኖር የሚችል የለም፡፡ ( ተመልከት) አንድ ክንድ “አንድ ክንድ” ከከግማሽ ሜትር ትንሽ የሚያንስ ነው፡፡በዚህ ሥፍራ ላይ ጥቅም ላይ የዋለው አንድ ሰው በእድሜው ላይ ምንም መጨመር እንደማይችል በምሳሌ ለመግለጽ ነው፡፡ ( እና ተመልከት) ስለምትለብሱት ነገር ስለምንት ትጨነቃላችሁ? ኢየሱስ ሰዎችን ለማስተማር ጥያቄን ይጠቀም ነበረወ፡፡ ኤቲ፡ “ምን እለብሳለሁ ብላችሁ አትጨነቁ፡፡” ( ተመልከት) ስለአንድ ነገር ማሰብ “መጨነቅ” አበቦች የሜዳ አበቦች ( ተመልከቱ) እላችኋለሁ ይህ ኢየሱስ ከዚህ በመቀጠል የሚናገረው ነገር አጽኖት ሊሰጠው የሚገባ መሆኑን ያሳያል፡፡ ማንም እንደነዚህ አግጦ አያውቅም ይህ በቀጥታ እንዲህ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “እንደነዚህ የሜዳ አበቦች ያጌጠ ልብስ ማንም ለብሶ አያውቅም፡፡”
አጠቃላይ መረጃ፡ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ “እናንተ” የሚለው ቃል በብዙ ቁጥር የተገለጸ ነው፡፡ እነዚህ ሣሮች እንደዚህ ካለበሳቸው ይህ ምሳሌ እግዚአብሔር አበቦችን እንዲህ ውብ ካደረጋቸው ማለት ነው፡፡ ( ተመልከት) ሣር በቋንቋችሁ ሣር የሚለው ቃል የሚያካትት እና ከከዚህ በፊት የሜዳ አበባዎች ተብሎ የተተረጎመውን የሚያካትት ከተገኘ ያንን ቃል ተጠቀም፡፡ ወደ ማቃጠያ እቶን የሚጣለውን አይሁዳዊያን ምግባቸውን ለማብሰል ሣርን ይጠቀማሉ፡፡ ይህ በቀጥታ እንዲህ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ወደ ማቃጠያ ይጥለዋል” ወይም “አንድ ሰው እንዲቀጣል ያደርገዋል፡፡” ( ተመልከት) እናንተ ምን አያለብሳችሁም . . . እምነት? ኢየሱስ ሰዎችን ለማስተማር ጥያቄን ይጠቀም ነበር፡፡ ኤቲ፡ “በእርግጠኝነት ያለብሳችኋል . . . እምነት፡፡” ( ተመልከት) እናንተ እምነት የጎደላችሁ “እናንተ ትንሽ እምነት ያላችሁ፡፡” በእግዚአብሔር ላይ ያላቸው እምነት በጣም ትንሽ ከመሆኑ የተነሳ ኢየሱስ ሰዎችን ይገስጻቸዋል፡፡ ስለዚህ “እነዚህ ሁሉ ምክንቶች”
አሕዛብም እነዚህ ነገሮች ሁሉ ይፈልጋሉ “አሕዛብም ነገ ምን እንደሚበሉ፣ እንደሚጠጡ እና እንደሚለብሱ ይጨነቃሉ፡፡” በሰማይ ያለው አባታችሁ የሚያስፈልጋችሁን ሁሉ ያውቃል ኢየሱስ በዚህ ንግግሩ ውስጥ በተዘዋዋር መልኩ የሚያስረግጠው ነገር መሠረታዊ ፍላጎቶቻችሁ በእግዚአብሔር በእርግጠኝነት ይሟላሉ፡፡ አባት ይህ የእግዚአብሔር በጣም አስፈላጊ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት) በመጀመሪያ መግስቱን እና ጽድቁን ፈልጉ በዚህ ሥፍራ ላይ “መንግስቱ” የሚለው ቃል እግዚብሔር እንደ ንጉሥ መግዛቱን የሚያመለክት ነው፡፡ ኤቲ፡ “ንጉሥ የሆነውን እግዚአብሔርን አገልግል እንዲሁም መልካም የሆነውን ነገር አድርግ፡፡” ( ተመልከት) እነዚህ ሁሉ ነገሮች ይጨመሩልሃል ይህ በቀጥታ እንዲህ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር እነዚህ ነገሮች ያዘጋጅልሃል፡፡” ( ተመልከት) ስለዚህ “በእነዚህ ሁሉ ምክንቶች” tomorrow will be anxious for itself Jesus is describing "tomorrow" as if it is a person that can worry. Jesus means that a person will have enough to worry about when the next day comes. ነገ ስለራሱ ይጨነቅ በዚህ ሥፍራ ላይ ኢየሱስ “ነገን” ልክ እንደ ሰው የሚጨነቅ አድርጎ ያቀርበዋል፡፡ ኢየሱስ አንድ ሰው ነገ ስመጣ በዚያ ቀን በቂ የሚጨነቅበት ነገር አለው ማለቱ ነው፡፡ ( ተመልከት) ለዛሬ የራሱ ክፋት ይበቃዋል “እያንዳንዱ ቀን በውስጡ በቂ የሆነ ክፋትን ይዟል” ወይም “ሁሉም ቀናት በቂ ችግሮች አሏቸው”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ በ in MAT 5:3 በተጀመረው የተራራው ስብከት ውስጥ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡ አጠቃላይ መረጃ፡ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥ “እናንተ” የሚለው ቃል እና የተሰጡት ትዕዛዛት በብዙ ቁጥር ተገልጸዋል፡፡ ( ተመልትከት) አትፍረድ በዚህ ሥፍራ ላይ “አትፍረድ” የሚለው ቃል ጠንከር ያለ “ጠንከር ያለ ማውገዝን” ወይም “ጥፋተኛ አድርጎ መወሰንን” የሚያመለክት ቃል ነው፡፡ ኤቲ፡ “በሰዎችን ላይ አትፍረድ”፡፡ ( ተመልከት) አይፈረድብህም ይህ በግልጽ እንዲህ ልገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “መጥፎ ፍርድ አይፈረድብህም፡፡” ( ተመልከት) Be sure the reader understands the statement in 7:2 is based on what Jesus said in 7:1. ምክንያቱም ኢየሱስ በ7፡2 ላይ የተናገረው ንግግር መሠረቱ በ7፡1ላይ የተናገረው መሆኑን እርግጠኞች ሁኑ፡፡ በፈረዳችሁት ፍርድ እናንተም ላይ እንዲሁ ይፈረዳል ይህ በዚህ መልኩ ልገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “በሌሎች ሰዎች ላይ በፈረዳችሁበት መጥን ልክ እናንተም ላይ እግዚአብሔር ይፈርዳል፡፡” ( ተመልከት) በዚያው ልክ ይፈረዳል ይህ እንዲህ በቀጥታ ልገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር በዚያው ልክ ይፈርዳል፡፡” ( ተመልከት)
አጠቃላይ መረጃ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥ “እንተ” የሚለው ቃል በነጠላ ቁጥር ተገልጸዋል ይን እንጂ በብዙ ቁጥር ልትተረጎማቸው ትችላለህ፡፡ ስለምን ታያለህ . . . እንዴትስ ትለዋለህ ኢየሱስ እነዚህን ሁሉት ጥያቄዎች የተጠቀመው ሰዎችን ለማስተማር እና አመለካከታቸውን እንደገና ይመለከቱት ዘንድ ነው፡፡ የሌሎች ሰዎች ኃጢአት ላይ ጣታቸውን ከመቀሰራቸው በፊት ለራሳቸውን ኃጢአት ትኩረት መስጠት ስለፈለገ ነው፡፡ ( ተመልከት) በጣም ትንሽ ብናኛ “ቆሻሻ”(UDB) ወይም “ብናኝ” ወይም “አፈር”፡፡ ወደ ሰዎች ዐይን ውስጥ ብዙ ጊዜ የሚገባን ነገር ለመግለጽ የሚትጠቀሙትን ቃል ተጠቀም፡፡ ይህ በሰዎች ውስጥ የሚያጋጥምም በጣም ትንሹን ስህተትን ለማመልከት ጥቅም ላይ የዋ ምሳሌ ነው፡፡ ( ተመልከት) ወንድም ይህ የሥጋ ወንድምን ወይም ጎረቤትን ሳይሆን አማኝን የሚያመለክት ነው፡፡ ምሰሶ አንድ ሰው በቆረጠው ዛፍ ውስጥ የሚገኘው ትልቁ ክፍል ምሰሶ ነው፡፡ ይህ ወደ ሰዎች ዐይን ለመግባት በጣም ትልቅ የሆነ ግንድ ነው፡፡ ይህ በሰው ሕይወት ውስጥ ያለ በጣም ትልቅ ስህተትን ያሳያል፡፡ እና ተመልከት)፡፡
አጠቃላይ መረጃ፡ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥ “እናንተ” የሚለው ቃል በብዙ ቁጥር ተገልጸዋል፡፡ ውሾች . . . እሪያዎች አይሁዶች እነዚህ እንስሳት ቆሻሾች አድርገው ይቆጥሯቨዋል እንዲሁም እግዚአብሔርም እነዚህን እንስሳት እንዳይበሉ አዞዋቸዋል፡፡ ይህ ቅዱስ ለሆነው ነገር ዋጋ የማይሰጡ ኃጢአተኛ ሰዎችን ለማመልከት የቀረበ ምሳሌያዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህንን ቃል በቁሙ መተርጎሙ ባጣም ጥሩ ነው፡፡ ( ተመልከት)፡፡ እንቁዎች እነዚህ በጣም ትንንሽ፣ ውድ የሆኑ ድንጋዮች ናቸው፡፡ ይህ ስለእግዚአብሔር ወይም ስለውድ ነገሮች በአጠቃላይ ማወቅ ጋር ተያያዥነት ያለው ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ ( ተመልከት) በእግሮቻቸው ልረጋግጡት ይችላሉ “እሪያዎቹ ይረጋግጡታል” እናም ወደ ትፋታቸው ይመለሳሉ “እናም ውሾች ወደ ትፋታቸው ይመለሳሉ”
አጠቃላይ መረጃ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥ “እንተ” የሚለው ቃል በብዙ ቁጥር ተገልጸዋል፡፡ ( ተመልከት)፡፡ ጠይቁ . . . ፈልጉ . . . አንኳኩ ይህ ወደ እግዚአብሔር መጸለይን ለማመልከት ጥቅም ላይ የዋለ ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ ጥቅም ላይ የዋለው ግሥ እግዚአብሔር ምላሽ እስኪሰጠን ድረስ እንዲንጸለይ የሚያደርግ ነው፡፡ በቋንቋችሁ አንድን ነገር መልሳችሁ መልሳችሁ ማድረግ እንዳለባችሁ የሚገልጽ ቃል ካለ ይህንን ቃል ተጠቀሙ፡፡ ( ተመልከት) ጠይቁ ይህ ከእግዚአብሔር የሆነ ነገርን ጠይቁ ማለት ነው፡፡ (UDB) ይሰጣችኋል ይህ እንዲህ ባለ መልኩ በቀጥታ ልገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “የሚያስፈልጋችሁን ነገር እግዚአብሔር ይሰጣችኋል፡፡ ( ተመልከት) ፈልጉ “ስለምትፈልጉትን ነገር የእግዚአብሔርን ፊት ፈልጉ” አንኳኩ በር ማንኳኳት በቤት ውስጥ ያለ ሰው በሩን እንዲከፍትላችሁ በትህትና መጠየቅ ነው፡፡ በእናንት ባሕል ውስጥ በር ማንኳኳት ትህትና ካልሆነ ሰዎች በእናንተ ባሕል ውስጥ በር እነንዲከፈትላቸው በትህትና የሚጠይቁ በምን ዓይነት መንገድ ነው፣ ይህንንም ቃል ተጠቀሙ፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር በሩን እንዲከፍትላችሁ እንደሚትልጉ ንገሩት፡፡” ወይም ከእናንተ መካከል ማን ነው . . . ድንጋይ? ኢየሱስ ሰዎችን ለማስተማር ጥያቄን ይጠቀማል፡፡ ኤቲ፡ “ከእናንተ መካከል ማንም የለም . . . ድንጋይ፡፡” ( ተመልከት) ቁራጭ ዳቦ ይህ በአጠቃላይ ምግብን ያመለክታል፡፡ ኤቲ፡ “የሆነ ምግብ፡፡” ( ተመልከት) ድንጋይ. . . ዓሳ . . . እባብ እነዚህ ስሞች በቁማቸው መተርጎም አለባቸው፡፡ ወይም ኣሳ ጠይቋችሁ እባብ የምትሰጡት? ኢየሱስ ለማስተማር ሌላ ጥያቄ ጠየቃቸው፡፡ በዚህ ሥፍራም ኢየሱስ ስለ ሰውዬው እና ልጁ እየተናገረ መሆኑን መረዳት አስፈላጊ ነው፡፡ ኤቲ፡ “ከእናንተ መካከል ልጁ ዓሳ ጠይቆት እባብ የሚሰጠው ማንንም የለም፡፡” ( እና ተመልከት)
አጠቃላይ መረጃ ኢየሱስ በቡድን ለሚያደምጡ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ ምን እንደሚያጋጥማቸው በመናገር ላይ ነው፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥ “እንተ” የሚለው ቃል በብዙ ቁጥር ተገልጸዋል፡፡ ( ተመልከት)፡፡ በሰማይ ያለው አባታችሁ አስበልጦ ምን ያኽል አይሰጣችሁ . . . አርሱ? በዚህ ሥፍራ ኢየሱስ ሕዝቡን ለማስተማር ጥየቄን ተጠቀሟል፡፡ ኤቲ፡ “በሰማይ ያለው አባታችሁ በእርግጠኝነት ይሰጠዋል . . . እርሱ፡፡” ( ተመልከት) አባት ይህ የእግዚአብሔር በጣም አስፈላጊ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት) ሰዎችን እንዲያደርጉላችሁ የሚትፈልጉትን ነገር ሁሉ “ሰዎች እንዲያደርጉላችሁ የሚትልጉትን ነገር ሁሉ” (UDB) ሕግ እና ነቢያት እነዚህ ናቸው በዚህ ሥፍራ ላይ “ሕግ” እና “ነቢያት” የሚለው ቃል ሙሴ እና ነቢያት የጻፏቸወ መጽሐፍትን ያመለክታል፡፡ ኤቲ፡ “ይህ ሙሴ እና ነቢያት የጻፉጽ ስለዚህ ጉዳይ ነው፡፡ ( ተመልከት)
አጠቃላይ መረጃ፡ ስለ ሁለቱ በሮች እና መንገዶች አጽኖት መስጠት ያስችለ ዘንድ ስትተረጉም “ሰፍ” የሚለው ቃል “ጠባብ” ከሚለው በተቻለ መጠን የሚለይ መሆኑን አሳይ፡፡ በጠባቢ በር ግቡ . . የሚገኙት ጥቂቶች ናቸው ይህ በመንገድ ላይ የሚሄድ እና ወደ መንግስቱ በበር የሚገባ ሰው ምስል ነው፡፡ ወደ አንደኛው መንግስት መግባት ቀላል ሲሆን ወደሌላኛው መንግስት መግባት ግን ከባድ ነው፡፡ ይህ ሰዎች የዘላለም ሕይወትን ለማግኘት ሰዎች ከባድ የሆነውን በሕይወታቸው እግዚአብሔርን መታዘዝ መቀበል እንደሚኖርባቸው ለማሳየት የቀረበ ምሳሌ ነው፡፡ እግዚአብሔር የተመታዘዝ ቀላሉን መንገድ ከመረጡ ወደ ስኦል ይገባሉ፡፡ ( ተመልከት) በጠባቢ በር ግቡ ይህንን ወደ ቁጥር 14 መጨረሻ ልትወስዱት ትችላላችሁ፡ “ስለዚህ በጠባቡ በር ግቡ”፡፡ በር . . . መንገድ አማራጭ ትርጉሞች 1) ይህ ወደ መንግስቱ መግቢያ በር እና ወደ በሩ የሚወስድ መንገድን ያመለክታል፡፡ ይህ ከሆነ በUDB ላይ ያለውን ቅደም ተከተል ልታለዋውጠው ትችላለህ፡፡ ወይም 2) “በር” እና “መንገድ” ሁለቱም የመንግስቱ መግቢያነ ናቸው፡፡ ይህ ከሆነ ቅደም ተከተሉን ማለዋወጥ አይኖርብህም፡፡ ( ተመልከት) ወደ ጥፋት . . . ወደ ሕይወት እነዚህ በግስ ልተረጎሙ ይችላሉ፡፡ ኤቲ፡ “ወደምትሞቱበት ሥፍራ . . . በሕይወት ወደሚትኖርቡት ሥፍራ” ( ተመልከት)
ተጠንቀቁ “ራሳችሁን ጠብቁ” የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡ ነገር ግን ተኩላዎች ከሆኑ ይህ ምሳሌያዊ አነጋገር መልካም እና መርዳት የሚፈልጉ መስለው የሚመጡ ነገር ግን ክፉ የሆኑ እና ከሚጎዷችሁ ሐሰተኛ ነቢያት ራሳችሁን ጠብቁ፡፡ ( ተመልከት) በፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ ይህ ምሳሌዊ ንግግር የሰውን ተግባር የሚያመለክት ነው፡፡ ኤቲ፡ “ዘፍ በፍሬው እንደሚታወቅ ሁሉ ሐሰተኛ ነቢያት በሥራቸው ይታወቃሉ፡፡” ( ተመልከት) ሰዎች ከኩርንችት. . . ይለቅማሉን ኢየሱስ ጥየቄን ሰዎችን ለማስተማር ተጠቅሟል፡፡ ሰዎች ለዚህ ጥያቄ ምላሱ አይ መሆኑን ማወቅ አለባቸው፡፡ ኤቲ፡ “ሰዎች ከኩርንችት . . . አይለቅሙም፡፡” ( ተመልከት) መልካም ዛፉ ሁሉ መልካ ፍሬን ያፈራል ኢየሱስ የፍሬን ምሳሌ በመጠቀም ጥሩ ሥራ ወይም ቃል ስለሚያመጡ ስለጥሩ ነቢያት መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ( ተመልከት) የተበላሸ ዘፍ መጥፎ ፍሬ ያፈራል ኢየሱስ የፍሬን ምሳሌ በመጠቀም መጥፎ ሥራ ስለሚሠሩ መጥፎ ነቢያት መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ( ተመልከት)
መልካምን ፍሬ የማያፈራውን ዘፍ ይቆረጣል እንዲሁም ወደ እሳት ይጣላል ኢየሱስ የፍሬውን ምሳሌ ሐሰተኛ ነቢያትን ለማመልከት ተጠቅሞዋል፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ በመጥፎ ዛፍ ላይ ምን እንደሚሆን ብቻ ተናግሯል፡፡ ይህ በተዘዋዋር መንገድ የሚያሳየው በሐሰተኛ ነቢያት ላይ ተመሳሳይ ነገር ነው፡፡ ( እና ተመልከት) ይቆረጣል፣ ወደ እሳትም ይጣላል ይህ በዚህ መንገድ ልገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ይቆርጡትና ያቃጥሉታል፡፡ “ ( ተመልከት) በፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ “እነርሱን” የሚለው ቃል ነብያቱን ወይም ዛፎቹን ሊያመለክት ይችላል፡፡ የዛፉ ፍሬ እና የነቢያቱ ድርጊት የሁለቱም መልካ ወይም መጥፎ ሊሆን ይችላል፡፡ ከተቻለ ከሁለቱ አንዱን በሚያመለክት መልኩ ተርጉሙት፡፡ ( ተመልከት)
ወደ መንግስተ ሰማያት ይገባል በዚህ ሥፍራ ላይ “መንግስት” የሚለው ቃ እግዚአብሑር እንደ ንጉሥ መግዛቱን ያመለክታል፡፡ “መንግስተ ሰማያት” በማቴዎስ ወንጌል ውስጥ ብቻ ጥቅም ላይ የዋለ ቃል ነው፡፡ ከተቻለ “ሰማይ” የሚለውን ቃል በትርጉማችሁ ውስጥ ለማኖር ጥረት አድርጉ፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር ራሱን እንደ ንጉሥ በሚገልጥበት ጊዜ በሰማይ ከእግዚአብሔር ጋር ይኖራል፡፡” ( ተመልከት) የአባቴን ፈቃድ የሚያደረግ ማንኛውም ሰው “የአባቴን ፍላጎት የሚፈጽም ማንም ሰው” አባት ይህ የእግዚአብሔር በጣም አስፈላጊ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት) በዚያ ቀን ኢየሱስ “በዚያ ቀን” በማለት የተናገረው አድማጮቹ በዚያ ቀን የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው የፍርድ ቀንን እንደሆነ እንደሚገባቸው ታሳቢ በማድረግ ነው፡፡ አንባቢዎቻችሁ በግልጽ በዚያ ቀን የሚለው ሀረግ ትንቢት አልተናገርንምን . . . ሴጣንን አላወጣንምን . . . ብዙ ተዓምራትን አላደረግንምን? ሰዎች እነዚህ ነገሮች ማድረጋቸው ላይ ትኩረት ያደርጋሉ፡፡ ኤቲ፡ “ትንቡትን ተናግረናል . . . ሴጣንን አስወጥተናል . . . ታላላቅ ተዓምራን አድርገናል፡፡” ( ተመልከት) እኛ ይህ “እኛ” የሚለው ቃ ኢየሱስን አያካትትም፡፡ ( ተመልከት) በስምህ በዚህ ሥፍራ ላይ “በስምህ” የሚለው ቃል በኢየሱስ ስልጣን እና ስም” ማት ነው፡፡ ( ተመልከት) ታላላቅ ነገሮችን “ተዓምራትን” አላውቃችሁም ይህ ማለት ይህ ሰው የኢየሱስ አይደለም ማለት ነው፡፡ ኤቲ፡ “አንተ የእኔ ተከታይ አይደለህም” ወይም “ከአንተ ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የለኝም፡፡” ( ተመልከት)
ስለዚህ “በዚህ ምክንያት” ቃሎቼ በዚህ ሥፍራ ላይ “ቃሎቼ” የሚለው ቃል ኢየሱስ የተናገራውን ቃላት ያመለክታል፡፡ ( ተመልከት) በዓለት ላይ ቤትን የሠራን ጠቢብ ሰው ይመስላሉ ኢየሱስ የእርሱን ቃል የሚጠብቁ ሰዎችን ምንም ነገር ልጎዳው በማይችል መሠረት ላይ ቤታውን ከሠሩ ሰዎች ጋር ያነጻጽራል፡፡ ( ተመልከት) ዓለት ይህ በመሬት የላይኛው ክፍል ላይ ከመገኘው አፈር እ አሸዋ ቀጥሎ የሚገኝ ነው፡፡ በዚህ ላይ ቤቱን የገነባ ይህ በቀጥታ እንዲህ ልገለጽ ይገባል፡፡ ኤቲ፡ “የገነባው” ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ይህ በ MAT 5:3. የተጀመረው የኢየሱስ የተራራው ስብከት መጨረሻ ነው፡፡ ሞኝ ሰው ቤቱን በአሸዋ ላይ ይሠራል ኢየሱስ ከዚህ በፊት ያቀረበውን ንጽጽር ቀጥሏል፡፡ ትዕዛዛቱን ያልታዘዙ ሰዎችን ቤታቸውን በአሸዋ ላይ ከሠሩ ሞኝ ሰዎች ጋር አነጻጽሯል፡፡ ቤቱን ዝናብ፣ ጎርፍ እና አውሎ ንፋስ ልያጠፋው በሚችል አሸዋማ መሬት ላይ የሚሠራ ሞኝ ሰው ብቻ ነው፡፡ ( ተመልከት) ወደቀ በቋንቋችሁ አንድ ቤት መውደቁን ለመግለጽ የሚትጠቀሙትን የተለመደ ቃል በዚህ ሥፍራ ላይ ተጠቀሙ፡፡ ጥፋቱ እጅግ በጣም የከፋ ይሆናል ዝናቡ፣ ጎር እና አውሎ ንፋሱ ቤቱን ፈጽሞ ያጠፋዋል፡፡
አጠቃላይ መረጃ እነዚህ ቁጥሮች ኢየሱስ በተራራው ስብከት ውስጥ ስላስተማራቸው ትመህርቶች የሰጠውን ምላሽ ምን ይህንን ከፈጸመ በኋላ ይህ ሀረግ የተራራው ስብከት መጨረሻ ለመሆኑ ምልክት ነው፡፡ ኤቲ፡ በመጨረሻውም” በትምህርቱ እጅግ በጣም ተገረሙ በ7፡29 ላይ ኢየሱስ ባስተማረው ትምህርት ብቻ ሳይሆን ባስተማረበት መንገድም እንደተገረሙ በግልጽ ማየት ይቻላል፡፡ ኤቲ፡ “በማስተማር ዘዴውም እጅግ በጣም ተገረሙ፡፡”
አጠቃላይ መረጃ፡ ይህ በታሪክ ውስጥ ኢየሱስ ብዙ ሰዎችን የፈወሰበት የአዲሱ ክፍል ጅማሬ ነው፡፡ ይህ ጭብጥ በእነዚህ ውስጥ ይቀጥላል MAT 9:35. ( ተመልከት) ኢየሱስ ከተራራ በወረደ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተከተለው “ኢየሱስ ከተራራ ከወረደ በኋላ ብዙ ሕዝብ ከተለው፡፡” ይህ ሕዝብ በተራራው ከእርሱ ጋር የነበሩትን እንዲሁም ያልነበሩትንም ሊያካትት ይችላል፡፡ እነሆ “እነሆ” የሚለው ቃል በታሪክ ውስጥ አዲስ ሰውን ያስተዋውቀናል፡፡ በቋንቋችሁ ይህንን የሚታደርጉበት ቃል ሊኖራችሁ ይችላል፡፡ ለምጻም “ለምጽ ያለበት ሰው” ወይም “የቆዳ በሽታ ያለበት ሰው፡፡” (UDB) በፊቱ ሰገደ ይህ በኢየሱስ ፊት ያሳየው ትህትና የሞላበት አቀራረብ ምልክት ነው፡፡ ( ተመልከት) ፈቃደኛ ከሆንክ “ከፈለግህ” ወይም “ፍላጎት ካለህ”፡፡ ለምጻሙ ሰው ኢየሱስ እርሱን የመፈወስ ኃይል እንዳለው አውቋል ይሁን እንጂ ኢየሱስ እርሱን ለመንካት ፈቃደኛ ይሁን አይሁን ግን አላወቀም፡፡ ልታነጻኝ ትችላለህ በዚህ ሥፍራ ላይ “ልታነጻኝ” የሚለው ቃል መፈወስን እና በማሀህበረሰቡ ውስጥ እንደገና ተቀላቅሎ መኖርን የሚያመለክት ቃል ነው፡፡ ኤቲ፡ “ልትፈውሰኝ ትችላለህ” ወይም 1እባክህ ፈውሰኝ”፡፡ (UDB) ( ተመልከት) ወዲያው “በዚያን ጊዜ” ከለምጹ ነጻ “ንጻ” የሚለው የኢየሱስ ንግግር ውጤቱ የሰውዬው መፈወስ ነው፡፡ ይህ እንዲህ ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ጤነኛ ሆነ” ወይም “ለምጹ ለቀቀው” ወይም “ከለምጹ ነጻ”፡፡ ( ተመልከት)
ለእርሱ ይህ ኢየሱስ የፈወሰውን ሰው ያመለክታል፡፡ ለማንም አትናገር “ለማንም ምንም አትናገር” ወይም “እኔ እንደፈወስኩህ ለማንም አትናገር” ለካህናት ራስህን አሳይ የአይሁዳዊያን ሕግ የተፈወሰ ሰው ቆዳውን ለካህናት ማሳየት እንዳለበት ይጠይቃል፡፡ እነርሱም ቆዳውን ከተመለከቱ በኋላ ከሕዝቡ ጋር እንዲቀላቀል ይፈቅዱለታል፡፡ ( ተመልከት) ለእርሱ ምስክር ይሆንህ ዘንድ በሙሴ ትዕዛዝ መሠረት መስዋዕትን አቅርብ በሙሴ ሕግ መሠረት ከለምጽ የተፈወሰ ሰው የምስጋና መስዋዕትን ለከካህናት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ካህናቱ ስጦታውን ከተቀበሉ ሕዝቡ ይህ ሰው መፈወሱን ያውቃሉ፡፡ ( ተመልከት) ለእነርሱ ይህ የሚያመለክተው 1) ካህናትን ወይም 2) ሌሎች ሰዎችን ወይም 3) ኢየሱስን የሚተቹ ሰዎችን ሊሆን ይችላል፡፡ ከተቻለ ከእነዚህ ቡድኖች መካከል ዬትኛውንም የሚያመለክትን ስም ተጠቀሙ፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር በዚህ የታሪኩ ክፍል ውስጥ ጸሐፊው ወደሌላ ጊዜ እና ቦታ በመሄድ ኢየሱስ ሌላ ሰው የፈወሰበትን ሁኔታ ያሳያል፡፡ ወደ እርሱ መጥቶ ጠየቀው “በዚህ ሥፍራ “እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስን ነው፡፡ ሽባ “ከበሽታው የተነሳ ከቦታ ቦታ መዘዋወር የማይችል” ኢየሱስም እንዲህ አለው፡፡ “ኢየሱስ ለመቶ አለቃው እንዲህ አለው” መጥቼ እፈውሰዋለሁ “ወደ ቤትህ መጥቼ ባርያህን አድነዋለሁ፡፡”
ወደ ቤቴ ጣሪያ ሥር ግባ “”የቤቴ ጣሪያ ሥር” የሚለው ሀረግ “ቤቴ” ማለት ነው፡፡ ( ተመልከት) ቃል ተናገር በዚህ ሥፍራ “ቃል” የሚለው ቃል ትዕዛዝ ስጥ ማለት ነው፡፡ ኤቲ፡ “ትዕዛዝ ስጥ”፡፡ ( ተመልከት) ይፈወሳል ይህ እንዲህ ልገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ይድናል፡፡” ( ተመልከት) በስልጣን ሥር ያለ ይህ በዚህ መልኩ ልገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “በሌላ ሰው ሥልጣን ሥር ያለ ማንኛውም ሰው፡፡” ( ተመልከት) በሥልጣን ሥር . . . በእኔ ሥር በአንድ ሰው “ሥር” መሆን ማለት የሌላ ሰው ትዕዛዝ እንደሚበልጥ በማወቅ ትዕዛዙን መቀበል፡፡ ( ተመልከት) ወታደሮች “የሰለጠኑ ተደባዳቢዎች” እውነት እልሃለሁ “እውነት እልሃለሁ፡፡” ይህ ሀረግ ኢየሱስ በቀጣይነት የሚናገረው ነገር ላይ ትኩረት እንዲደረግ ይጋብዛል፡፡ እንዲህ ዓይነት እምነት በእስራኤል እንኳ አላገኘሁም የኢየሱስ አድማጮች የእግዚአብሔር ልጆች እንደሆኑ የሚያስቡት በእስራኤል ያሉ አይሁዳዊያን ከማንም ይልቅ ታላቅ የሆነ እምነት እንደሚኖራቸው ያስቡ ነበር፡፡ ኢየሱስ ግን ተሳስተዋል በማለት ተናግሯል፡፡ የመቶ አለቃው እምነት ከሁሉ ታላቅ ነበር፡፡ ( ተመልከት)
አንተ በዚህ ሥፍራ ላይ “አንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥርን የሚያመለክት ሲሆን “እርሱን የሚከተሉትን ሰዎችን” ነው፡፡ MAT 8:10. (: ተመልከት) ከምስራቅ እና ከምዕራብ ተቃራኒ የሆኑትን “ምቅራቅ” እና “ምዕራብ”ን በመጠቀም “በሁሉም አከባቢ” የሚል መልዕክት አስተላልፏል፡፡ ኤቲ፡ “በሁሉም አከባቢ” ወይም “በሁሉም አቅጣጫ ከሩቅ ሥፍራ” ( ተመልከት) በማዕድ ይቀመጣሉ በዚያ ባሕል ውስጥ ያሉ ሰዎች ምግብ በሚመገቡበት ወቅት በጠረጴዛ ዙሪያ ይቀመጣሉ፡፡ ይህ ሀረግ የሚያመለክተው በጠረጴዛው ዙሪያ የሚቀመጡት ቤተሰብ እና የቅርብ ጓደኞች ናቸው፡፡ ኤቲ፡ “እንደ ቤተሰብ ከዳኞች ጋር መኖር”፡፡ ( ተመልከት) በመንግስተ ሰማያት በዚህ ሥፍራ “መንግስት” የሚለው ቃል እግዚአብሔር እንደ ንጉሥ የሚገዛበትን የሚያመለክት ነው፡፡ “መንግስ ሰማያት” የሚለው ሀረግ ጥቅም ላይ የዋለው በማቴዎስ ወንጌል ውስጥ ብቻ ነው፡፡ ከተቻለ “ሰማይ” የሚለውን ቃል በትርጉማችሁ ውስጥ ላማስቀመት ሞክሩ፡፡ ኤቲ፡ “በሰማይ ያለው አምላካችን ንጉሥ መሆኑን በሚሳይበት ጊዜ፡፡” ( ተመልከት) የመንግስቱ ለልጆች ይጣላሉ ይህ እንዲህ ልገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር የመንግስቱን ልጆች አውጥቶ ይጥላቸዋል፡፡” ( ተመልከት) የመንግስ ልጆች “የ. . . ልጆች” የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው የእርሱ የሆኑት ፤ በዚህ ሁኔታ ውስጥ የእግዚአብሔር መንግስት የሆኑት ማለት ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በዚህ ሥፍረ ምጸታዊ ንግግር አለ ምክንያቱም እንግዶች ወደ መንግስቱ እንዲገቡ ሲደረግ “ልጆች” ወደ ውጪ ይጣላሉ፡፡ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር ይገዛቸው ዘንድ የፈቀዱለት”፡፡ ( እና ተመልከት) ወደ ውጭ ጨለማ ይህ እግዚአብሔርን ያልተቀበሉት ዘላለማዊ መዳረሻቸው ምን እንደሆነ የሚያሳይ ነው፡፡ ኤቲ፡ “ከእግዚአብሔር የራቀ ጨለማ ሥፍራ” ወይም “ስኦል”፡፡ ( ተመልከት) ለእናንተ ይሆን ዘንድ ይህ እንዲህ ልገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ለእናንተ አደርገዋለሁ፡፡” ( ተመልከት) ባሪያው ተፈወሰ ይህ እንዲህ ልገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ኢየሱስ ባሪያወን ፈወሰ፡፡” ( ተመልከት) በዚያው ሰዓት “ኢየሱስ ባሪያውን እፈውሰዋለሁ ብሎ በተናገረበት ቅጽበት”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር በዚህ ሥፍራ ጸሐፊው ታሪኩን ወደ ሌላ ጊዜ እና ቦታ በመቀየር ኢየሱስ ሌላ ሰው የፈወሰበትን ሁኔታ ያሳየናል፡፡ ኢየሱስ መጥቶ ደቀ መዛሙርቱ ምናባት ከእርሱ ጋር ልሆኑ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን የታሪኩ ዋና ትኩረት ኢየሱስ ስላደረገው እና ሰስለተናገረው ነገር ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ ደቀ መዛሙርቱን የጠቀሰበት ምክንት የተሳሳተ ትርጉም እንዳይኖር በማለት ነው፡፡ የጴጥሮስ አማች “የጴጥሮስ ምስት እናት” ንዳዱ ትቷት ሄደ በቋንቋችሄ እንዲህ ያለ ሰውኛ የአጻጻፍ ስልት ማለትም ንዳድ በራሱ አስቦ አንድን ነገር እንደሚፈጽ የሚሳይ ሰውኛ የአነጋገር ስልት ካለ “ተሸለት” ወይም “ኢየሱስ ፈወሳት” ተብሎ ልተረጎም ይችላል፡፡ ( ተመልከት) ተነስታ “ከተኛችበት አልጋ ተነስታ”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር› በዚህ ሥፍራ የታሪኩ ፍሰት በዚያው ቀን ምሽት ላይ ኢየሱስ ብዙ ሰዎችን ወደ ፈወሰበት እና ሴጣንን ከብዙ ሰዎች ወደአወጣበት ታርክ ይዞራል፡፡ አጠቃላይ መረጃ፡ በቁጥር 17 ላይ ጸሐፊው የኢየሱስ የፈውስ አገልግሎቱን በነብያት የተነገው ትንቢት ፍጻሜ መሆኑን ከነብዩ ኢሳያስ መጽሐፍ ውስጥ በመጥቀስ ጽፏል፡፡ በመሸም ጊዜ ይህ ከሰንበት በኋላ መሆኑን ያሳያል ምክንያቱም አይሁዳዊየን በሰንበት ቀን ሥራ አይሠሩም ወይም መንገድ አይሄዱም፡፡ እስኪመሽ ድረስ ጠብቀው ሰዎችን ወደ ኢየሱስ አመጡ፡፡ የተሳሳተ ትርጉምን ከማስወገድ አንጻር ካልሆነ በስተቀር ሰንበት የሚለው ቃል መጥቀሱ አስፈላጊ አይደለም፡፡ ( ተመልከት) በዳብሎ የተያዙ ብዙ ሰዎችን ወደ እርሱ አመጡ ይህ እንዲህ ልገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ብዙ በዳብሎስ የተያዙ” (UDB) ወይም “በዳብሎስ ቁጥር ሥር የሆኑ ብዙ ሰዎች” ( ተመልከት) በቃሉ መናፍስቱን አስወጣ በዚህ ሥፍራ “ቃል” የሚለው ቃል ትርጉሙ ትዕዛዝ ነው፡፡ ኤቲ፡ “መንፈሱ እንዲወጣ አዘዘ፡፡” ( ተመልከት) በነብይ ኢሳያስ የተነገረው ትንቢትን ይፈጽም ነበር ይህ እንዲህ ልገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ነብዩ ኢሳያስ ለእስራኤል ሕዝብ የተናገረው የትንቢት ቃልን ኢየሱስ ፈጸመው፡፡ () ተመልከት) ድካማችን ተቀበለ ደዊያችንንም ተሸከመ ማቴዎስ ከነብዩ ኢሳያስ መጽሐፍ በዚህ ሥፍራ ላይ ጠቅሷል፡፡ እነዚህ ሁለቱ ሀረጋት በመሠረታዊ መልዕክታቸው ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ሁለቱም አጽኖት የሚሰጡት እርሱ ሁሉንም በሽታችንን ፈውሷል፡፡ ኤቲ፡ “የታመሙትን ፈውሷል እንዲሁም ደና አድርጓቸዋል፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር በዚህ ሥፍራ ላይ ታሪኩ ኢየሱስ ልከተሉት ለሚፈልጉ ሰዎች የሰጠው ምላሽ ምን እንደሆነ ወደማሳየት ይሄዳል፡፡ አሁን በዚህ ሥፍራ ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው በዋናው ታርክ ውስጥ አዲስ ታሪክ መጀመሩን ለማሳየት ነው፡፡ ማቴዎስ በዚህ ሥፍራ ላይ የታሪኩን አዲስ ክፍል ይነግረናል፡፡ መመሪያዎች ሰጠ “ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው” ከዚያ ማለትም ኢየሰስ “መመሪያዎችን ከሰጠ በኋላ ነገር ግን ወደ ታንኳይቱ ከመግባቱ በፊት በዬትም ሥፍራ “በዬትኛውም ቦታ” ቀበሮዎች ጉድጓድ አላቸው እንዲሁም የሰማይ ወፎች ጎቾ አላቸው ቀበሮዎች ቀበሮዎች እንደ ውሻ ያሉ እንስሳት ናቸው፡፡ በጎጆዋቸው ውስጥ ያሉትን አእዋፋት እና ሌሎች ትንንሽ እንስሳትን ይበላሉ፡፡ ቀበሮዎች በእናንተ ዙሪያ የማይታወቁ ከሆነ እንደ ውሻ ያለ በማለት አጠቃላይ ቃልን ተጠቀሙ፡፡ ( ተመልከቱ) ጉድጋዶች ቀበሮዎች ለመኖሪያቸው የሚሆን ጉድጓድን ይቆፍራሉ፡፡ ቀበሮወችን ለማመልከት የተጠቀማችኋቸው እንስሳት የሚኖሩበትን ሥፍራ ግለጹ፡፡ የሰው ልጅ ኢየሱስ ስለ ራሱ እየተናገረ ነው፡፡ ( ተመልከት) ራሱን የሚያሳርፍበት ሥፍራ ይህ የመተኛ ሥፍራን ያመለክታል፡፡ ኤቲ፡ “የሚተኛበት የራሱ ሥፍራ የለውም፡፡” ( ተመልከት)
በመጀመሪያ አባቴን እንድቀብረው ፍቀድልኝ የሰውዬው አባት መሞቱን እና ወዲያው መቅበር እንዳለበት በእርግጠኝነት ማወቅ አይቻልም ወይም አባቱ እስኪሞት እና እስኪቀበር ድረስ ለረጅም ጊዜ መቀየት ይኖርበት አይኖርበት የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ ዋናውን ነጥብ ይህ ሰው ኢየሱስን ከመከተሉ በፊት ሌላ አዲስ ነገር ማድረግ ይፈለጋል ማለት ነው፡፡ ሙታን ሙታናቸውን ይቀብሩ ዘንድ ተዋቸው በዚህ ሥፍራ ላይ ኢየሱስ በቀጥታ የሞቲ ሰዎች ሌሎች የሞቱትን ይቅበሩ ማለቱ አይደለም፡፡ “ሙታን” የሚለው ቃል አማራጭ ትርጉሞች 1) በቅርብ ጊዜ ስለሚሞቱ ሰዎች የሚነገር ምሳሌያዊ አነጋገር ወይም 2) ኢየሱስን የማይከተሉ እና መንፈሳዊ ሞት የሞቱ ሰዎችን ለማመልከት የሚውል ሚሳሌያዊ አነጋገር፡፡ ዋናው ነጥብ ማንኛውም ኢየሱስን መከተል ለሚወድ ሰው ምንም ነገር ሊያዘገየው አይገባም፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር በዚህ ሥፍራ ላይ የታሪኩ ፍሰት ኢየሱስ እና ደቀ መዛሙር የገሊላን ባሕር ሽሻገሩ የተነሳውን ማዕበል ኢየሱስ እንዴት ጸጥ እንዳደረገው ወደሚያሳይ ታሪክ ይለወጣል፡፡ ወደ ታንኳይቱ ገቡ “ወደ ተንኳ ገቡ” ደቀ መዛሙርቱ ተከተሉት ለ”ደቀ መዛሙር” እና “ተከተል” ለሚለው ቃል በ(MAT 8:21-22). ላይ የተጠቀምከውን ተመሳሳይ ቃላትን ተጠቀም፡፡ እነሆ ይህ በትልቁ ታሪክ ውስጥ የአንድ አዲስ ነገር ጅማሬ መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡ በቋንቋችሁ ውስጥ ይህንን ማሳየት የሚቻልበት መንገድ ይራል፡፡ ኤቲ፡ “በድንገት”(UDB) ወይም “ያለምንም ማስጠንቀቂያ” ባሕሩም በታላቅ ማዕበል ተናወጠ ኤቲ፡ “ታላቅ ማዕበል ባሕሩን አናወጠው” በዚህም ምክንያት ታንኳይቱን ውሃ ሞላት ይህ እንዲህ ልገለጽ ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “ስለዚህም ምክንያት ታንኳይቱን ውሃ ሞላት”፡፡ ( ተመልከት) ተነስ አድነን አሉት የዚህ ሀረግ አማራጭ ትርጓሜዎች 1) በመጀመሪያ ኢየሱስን ከተኛት ቀስቅሰው “አድነን” አሉት ወይም 2)ኢየሱስን እየቀሰቀሱት “አድነን” አሉት፡፡ እኛ . . . እኛ ይህ ቃል ሁሉን የሚያጠቃልል ወይም የማያጠቃልል አድርገን የሚንተረጉመው ከሆነ ሁሉን የሚያጠቃልል ቃልን ብንጠቀም መልካም ይሆናል፡፡ ደቀ መዛሙርቱ ምናልባት ኢየሱስ እነርሱን እና ራሱን ከትንኳይቱ መስጠም እንዲታደግ ያቀረቡት ጥያቄ ሊሆን ይችላል፡፡ ( ተመልከት) መሞታችን ነው “ልንሞት ነው”
ለእነርሱ “ለደቀ መዛሙርቱ” ለምን ፈራችሁ . . . እምነት? ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ጥያቄ በመጠየቅ ይገስጻቸዋል፡፡ ኤቲ፡ “ልትፈሩ አይገባም . . እምነት” ወይም “የምትፈሩበት አንዳች ምክንያት የለም . . . እምነት፡፡” ( ተመልከት) እናንተ ትንሽ እምነት ያላችሁ ይህንን በ MAT 6:30 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ ንፋስን እና ባሕር የሚታዘዙለት ይህ ምን ዓይነት ሰው ነው? “ንፋስና ባሕር ይታዘዙታል! ምን ዓይነስ ሰው ነው? ይህ የደቀ መዛሙርቱን አግራሞት የሚያሳይ ጥያቄ ነው፡፡ ኤቲ፡ “ይህ ከሌሎች ሰዎች ሁሉ የተለየ ነው! ንፋስ እና ማዕበል ሳይቀር ይታዘዙታል!” ( ተመልከት) ንፋስ እና ባሕር ሳይቀር ይታዘዙታል ሰዎች ወይም እንስሳት ቢታዘዙት ወይም ባይታዘዙት ብዙም አያስደንቅም ነገር ግን ንፋስ እና ውሃ እርሱን መታዘዛቸው በጣም አስደናቂ ነገር ነው፡፡ ይህ በሰውኛ የቀረበው ሀሳብ ተፈጥሮአዊ ነገሮች ልክ እንደ ሰው ሰምተው ምላሽ መስጠጥ ይችላሉ፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር በዚህ ሥፍራ ላይ ጸሐፊው ከዚህ በፊት ወደ ጀመረው ኢየሱስ በሽተኞችን ወደሚፈውስበት አገልግሎት ታሪኩ ተመልሶ እናገኘዋለን፡፡ በዚህ ታሪክ ውስጥ መጀመሪያ ላይ ኢየሱስ ሁለት በዳብሎስ እስራት ተይዘው የነበሩትን ሰዎች ነጻ ሲያወጣ እንመለከታለን፡፡ በዚያኛው በኩል “ከገሊላ ባሕር ማዶ” የጌርጋሴኖን ሀገር ጌርጋሴኖን የጌርጋ ከተማ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት) እነርሱም ሰው በዚያ መንገድ ማለፍ እስኪሳነው ድረስ በጣም አስቸጋሪዎች ነበሩ እነዚህን ሁለት ሰዎችን የያዙት ዳብሎሶች በጣም አደገኞች ከመሆናቸው የተነሳ ማንም ሰው በዚያ በኩል ማለፍ አይችልም ነበር፡፡ እነሆ ይህ በትልቁ ታሪክ ውስጥ የአንድ አዲስ ነገር ጅማሬ መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡ በቋንቋችሁ ውስጥ ይህንን ማሳየት የሚቻልበት መንገድ ይራል፡፡ የእግዚአብሔር ልጅ ከአንተ ጋር ምን አለን? ይህንን ጥያቄ የጠየቁት በቁጣ ነበር፡፡ ( ተመልከት) የእግዚአብሔር ልጅ ይህ ኢየሱስ ከእግዚብሔር ጋር ያለውን ግንኙነት የሚያሳይ የኢየሱስ ወሳኝ የሆነ መጠሪያ ስሙ ነው፡፡ ( ተመልከት) ጊዜው ሳይደርስ ልትሣቅየን ወደዚህ መጣህን? ሁለተኛው ጥያቄም ሰላማዊ የሆነ ጥያቄ አልነበረም፡፡ ትረጉሙም “እግዚአብሔር እኛን ለመቅጣት የወሰነው ጊዜ ሳይደርስ መጥተህ እኛን በመቅጣት እግዚአብሔርን መታዘዝ መተው የለብህም፡፡” ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር በዚህ ሥፍራ ላይ ጸሐፊው ከዚህ በፊት ወደ ጀመረው ኢየሱስ በሽተኞችን ወደሚፈውስበት አገልግሎት ታሪኩ ተመልሶ እናገኘዋለን፡፡ በዚህ ታሪክ ውስጥ መጀመሪያ ላይ ኢየሱስ ሁለት በዳብሎስ እስራት ተይዘው የነበሩትን ሰዎች ነጻ ሲያወጣ እንመለከታለን፡፡ በዚያኛው በኩል “ከገሊላ ባሕር ማዶ” የጌርጋሴኖን ሀገር ጌርጋሴኖን የጌርጋ ከተማ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት) እነርሱም ሰው በዚያ መንገድ ማለፍ እስኪሳነው ድረስ በጣም አስቸጋሪዎች ነበሩ እነዚህን ሁለት ሰዎችን የያዙት ዳብሎሶች በጣም አደገኞች ከመሆናቸው የተነሳ ማንም ሰው በዚያ በኩል ማለፍ አይችልም ነበር፡፡ እነሆ ይህ በትልቁ ታሪክ ውስጥ የአንድ አዲስ ነገር ጅማሬ መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡ በቋንቋችሁ ውስጥ ይህንን ማሳየት የሚቻልበት መንገድ ይራል፡፡ የእግዚአብሔር ልጅ ከአንተ ጋር ምን አለን? ይህንን ጥያቄ የጠየቁት በቁጣ ነበር፡፡ ( ተመልከት) የእግዚአብሔር ልጅ ይህ ኢየሱስ ከእግዚብሔር ጋር ያለውን ግንኙነት የሚያሳይ የኢየሱስ ወሳኝ የሆነ መጠሪያ ስሙ ነው፡፡ ( ተመልከት) ጊዜው ሳይደርስ ልትሣቅየን ወደዚህ መጣህን? ሁለተኛው ጥያቄም ሰላማዊ የሆነ ጥያቄ አልነበረም፡፡ ትረጉሙም “እግዚአብሔር እኛን ለመቅጣት የወሰነው ጊዜ ሳይደርስ መጥተህ እኛን በመቅጣት እግዚአብሔርን መታዘዝ መተው የለብህም፡፡” ( ተመልከት)
አሁን ይህ ቃል ጸሐፊው የታሪኩን ቀጣይ ክፍል ከመተረኩ በፊት አንባቢዎቹ ማወቅ ያለባቸውን አንድ መረጃ እንደሚሰጣቸው ያሳያል፡፡ ኢየሱስ ወደዚያ ሥፍራ ከመምጣቱ በፊት አሳማዎች በዚያ ሥፍራ ነበሩ፡፡ ( ተመልከት) ካስወጣኸን ኤቲ፡ “ልታስወጣን ስለሆነ” እኛ ይህ ሁሉን አቀፍ ነው፤ ትርጉሙም ለአሳማዎች ብቻ ነው፡፡ ( ተመልከት) እነርሱ በሰውዬው ውስጥ ያለው እርኩስ መንፈስ እርኩስ መንፈሱም ከሰውዬው ውስጥ ወጥቶ ወደ አሳማዎቹ ገባ ኤቲ፡ “እርኩስ መንፈሱም ከሰውዬው ውስጥ ወጥቶ ወደ አሳማዎቹ ገባ” እነሆ ይህ በትልቁ ታሪክ ውስጥ የአንድ አዲስ ነገር ጅማሬ መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡ በቋንቋችሁ ውስጥ ይህንን ማሳየት የሚቻልበት መንገድ ይራል፡፡ ከተራራወ አፋፍ ወደታች ሮጡ ኤቲ፡ “በፍጥነት ከተራራው አናት ወደታች ሮጡ” በውሃ ውስጥ ሞቱ ኤቲ፡ “በውሃ ውስጥ ወድቀው ሰመጡ”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ይህ ኢየሱስ በእርኩስ መንፈስ የተያዙ ሁለት ሰዎችን ኢየሱስ የፈወሰበት ታሪክ ማጠቃለያ ነው፡፡ አሳማዎች የሚያሰማሩ “አሳማዎችን የሚጠብቁ” በእርኩስ መንፈስ የተያዙት ሰዎች ምን እንደሆኑ ኤቲ፡ “በእርኩስ መንፈስ የተያዙትን እነነዚህ ሰዎች ለማገዝ ኢየሱስ ያደረገው ነገር” እነሆ ይህ በትልቁ ታሪክ ውስጥ የአንድ አዲስ ነገር ጅማሬ መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡ በቋንቋችሁ ውስጥ ይህንን ማሳየት የሚቻልበት መንገድ ይራል፡፡ በሁሉም ከተሞች ይህ ማለት ብዙ ወይም አብዛኞቹ ሰዎች ማለት እንጁ ሁሉም ሰዎች ማለት የግድ አይደለም፡፡ ( ተመልከት) አከባቢ ኤቲ፡ “ከተማዋ እና በአካቢው ያሉት”
ማቴዎስ 9፡1-2 አያያዥ ዓረፍተ ነገር ጸሐፊው በ MAT 8:1 የጀመረው ኢየሱስ ሰዎችን ከበሽታ የፈወሰበትን ታሪክ እንደገና ወደ መተረክ ተመልሷል፡፡ በዚህ ታሪክ ውስጥ ኢየሱስ ሽባውን ሰው እንዴት እንደፈወሰው ይተርካል፡፡ ኢየሱስ ወደ ታንኳይቱ ገባ ደቀ መዛሙርቱም ከእርሱ ጋር ሄደው ሊሆን ይችላል፡፡ ታንኳ ይህ ምናልባት በ MAT 8:23 ላይ የተገለጸው ታንኳ ሊሆን ይችላል፡፡ ግራ መጋባትን ለማስወገድ ከፈለግህ ብቻ ይህንን መግለጽ ትችላለህ፡፡ ወደ ገዛ ከተማው መጣ ኤቲ፡ “ወደመከኖርበት ከተማ” (UDB) እነሆ ይህ በትልቁ ታሪክ ውስጥ የአንድ አዲስ ነገር ጅማሬ መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡ በቋንቋችሁ ውስጥ ይህንን ማሳየት የሚቻልበት መንገድ ይኖራል፡፡ እነርሱ . . . እነርሱ ይህ ሽባውን ሰው ወደኢየሱስ ያመጡትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ ሽባውንም ሰው ሊያመለክት ይችላል፡፡ ልጅ ይህ ሰው በእርግጥ የኢየሱስ ልጅ አይደለም፡፡ ኢየሱስ በዚህ ሥፍራ ላይ በትህትና እያናገረው ነው፡፡ ይህ ሰዎችን ግራ የሚያጋባ ከሆነ እንዲህ በማለት ሊትተረጉመው ተትችላለህ “ወዳጄ ሆይ” ወይም “አንተ ጎበዝ” ወይም ከተውኑ ልትተው ትችላለህ፡፡ ኃጢአትህ ተሰሪያልሃለች ኤቲ፡ “እግዚአብሔር ኃጢአትህን ሠሪዮልሃል” ወይም “ኃጢአትን ሠሪዬልሃለሁ” ( ተመልከት)
እነሆ ይህ በትልቁ ታሪክ ውስጥ የአንድ አዲስ ነገር ጅማሬ መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡ በቋንቋችሁ ውስጥ ይህንን ማሳየት የሚቻልበት መንገድ ይኖራል፡፡ ከእነርሱ መካከል ይህ “ለእነርሱ ለራሳቸው” “በመካከላቸው” ወይም “እርስ በእርሳቸው”፣ “በራሳቸው አፍ” እግዚአብሔርን ይሳደባል እግዚአብሔር ብቻ ሊያደርጋቸው የሚችላቸው ነገሮች ኢየሱስ ማድረግ እችላለው እያለ ነው፡፡ የልባቸውን ሀሳብ አውቆ ኢየሱስ ሀሳባቸውን ያወቀው በልዕለ ተፈጥሮ ኃይል አማካኝነት ነው ወይም እርሱ በእርሳቸው ስነጋገሩ ተመልክቶ ነው፡፡ በልባችሁ ስለምን ክፋትን ታስባላችሁ? ኢየሱስ ይህንን የተናገረው ጸሐፊትን ለመገሰጽ ነው፡፡ ( ተመልከት) አንናተ . . . እናንተ እነዚህ ቃላት ብዙ ቁጥር አመልካች ናቸው፡፡ ( ተመልከት) ክፋት ይህ ግብረገባዊ ክፋት እንጂ ዝም ብሎ ስህተት አይደለም፡፡ ዬቱ ይቀላል . . . ተራመድ ኢየሱስ ጸሐፊዎችን ይህንን ጥያቄ በመጠየቅ ማስታወስ የፈለገው ነገር ሰውዬው ሽባ የሆነው በኃጢአቱ ምክንያት ነው፡፡ ስለዚህም ኃጢአቱ ይቅር ከተባለለት ሽባው ሰው መራመድ ይችላል ማለት ነው፡፡ ስለዚህም ኢየሱስ ኃጢአትን ይቅር ማለት እንደሚችል ጸሐፊት ያውቁ ዘንድ ይህን ጥያቄ ጠየቃቸው፡፡ ለመናገር ቀላሉ ዬቱ ነው፤ “ኃጢአትህ ተሠረየችልህ” ወይስ “ተነሳና ተራመድ?” ብሎ መናገር ነው ኤቲ፡ ለመናገር ቀላሉ ዬቱ ነው፤ “ኃጢአትህ ተሠረየችልህ” ወይስ “ተነሳና ተራመድ” ብሎ መናገር ነው? Your sins are forgiven This can mean 1) "I forgive your sins" ኃጢአትህ ተሠረየችልህ ይህ ማለት 1) “ኃጢአትን ይቅር ብዬሃለሁ” (UDB) ወይም 2) “እግዚአብሔር ኃጢአትህን ይቅር ብሎልሃል”፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥ “አንተ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው በነጠላ ቁጥር ነው፡፡ ( ተመልከት) ታውቁ ዘንድ ነው ኤቲ፡ “አረጋግጥላችኋለሁ”፡፡ በዚህ ሥፍራ ለእናንተ የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የብዙ ቁጥርን በሚያመለክት መልኩ ነው፡፡ ( ተመልከት) your...your These are singular. አንተ . . . አንተ ይህ ነጠላ ቁጥር ነው፡፡ ( ተመልከት) ወደ ቤትህ ሂድ ኢየሱስ ሰውዬውን ወደ ሌላ ቦታ እንዳይሄድ አልከለከለውም፡፡ ለሰውዬው ወደ ቤቱ የሜድ ዕድል ሰጠው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ይህ ኢየሱስ ሽባውን ሰው የፈወሰበት ታሪክ ማጠቃለያ ነው፡፡ ከዚያም ኢየሱስ ከቀረጥ ሰብሳቢዎች መካከል አንድ ሰውን የእርሱ ደቀ መዝሙር ይሆን ዘንድ ጠራው፡፡ ምሳጋና በ MAT 5:16 ላይ የተጠቀምከውን ተመሳሳይ ቃል በዚህ ሥፍራም ተጠቀም፡፡ እንዲህ ያለ ስልጣን ኃጢአትን የማስተሰረይ ስልጣን ማቴዎስ . . . እርሱ . . እርሱ የቤተ ክርስቲያን አባቶች በዚህ ሥፍራ ላይ የተጠቀሰው የማቴዎስ ወንጌል ጸሐፊ ማቴዎስ እራሱ ነው ይላሉ፡፡ ይሁን እንጂ በክፍሉ ውስጥ ያለው “እርሱ” የሚለው ቃል “እኔ” ወደሚለው እንዲንለውጥ የሚያደርገን ምንም ምክንያት የለም፡፡ እርሱም እንዲህ አለው “ኢየሱስ ለማቴዎስ እንዲህ አለው” ኢየሱስም በዚያ ስያልፍ ሳለ ይህ ሀረግ እነሆ በሚል ቃል በ MAT 9:8 የተጀመረው ታሪክ መግቢያን የሚያሳይ ነው፡፡ በቋንቋችሁ እንዲህ ማሳየት ከቻላችሁ ተጠቀሙበት፡፡ በዚያ ስያልፍ “መሄድ” የሚለውን ቃል ተጠቀሙ፡፡ ኢየሱስ ወደ ተራራ መውጣቱን ወይም ወደ ሸለቆ መውረዱን ወይም ወደ ቅፍረናሆም መሄዱን ወይም ከዚያ ሪቆ ለመሄድ መነሳቱን የሚገለጽ ምንም ነገር የለም፡፡ ተነሥቶም ተከተለው “ማቴዎስ ተነሣና ኢየሱስን ተከተለው”፡፡ የተከተለው ኢየሱስን እስከሚቀጥለው ሥፍራ ድረስ እንደተከተሉት ሰዎች ሳይሆን እንደ ደቀ መዝሙር ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ ይህ ታሪክ የተፈጸመው በቀራጩ ማቴዎስ ቤት ውስጥ ነው፡፡ ቤት ይህ ምናልባትም የማቴዎስ ቤት ይሆናል፤ ነገር ግን የኢየሱስም ቤት ሊሆን ይችላል (“ከኢየሱስ እና ከደቀ መዛሙርቱ ጋር አብረው በሉ”፡፡ ግራ መጋባትን የሚፈጥር ከሆነ ብቻ ምንነቱን በመግለጽ አስቀምጡት፡፡ ፈሪሳዊያን ይህንን በተመለከቱ ጊዜ “ፈሪሳዊያን ኢየሱስ ከቀረጥ ሰብሳቢዎች እና ከኃጢአተኛ ሰዎች ጋር እየበላ እንደሆነ በተመለከቱ ጊዜ”
አጠቃላይ መረጃ፡ ይህ ታሪክ የተፈጸመው በቀራጩ ማቴዎስ ቤት ውስጥ ነው፡፡ ኢየሱስም ይህንን በሰማ ጊዜ “ይህንን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ፈሪሳዊያን ኢየሱስ ስለምን ከቀራጮች እና ከኃጢአተኞች ጋር ይበላል ብለው የጠየቁትን ጥያቄን ያመለክታል፡፡ ጤነኞች ኤቲ፡ “ጤናማ የሆኑ ሰዎች” ( ተመልከት) ሐኪም “ዶክተር”(UDB) ታማሚዎች “ዶክተር የሚያስፈልጋቸው ታማሚዎች ናቸው” ይህ ምን ማለት እንደሆነ ሄዳችሁ አጥኑ ኤቲ፡ “የዚህን ትርጉም ምንነት ሄዳችሁ አጥኑ፡” ሂዱ “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥርን ያመለክታል፡፡
አያያዥ ዓረፈተ ነገር የመጥቁ ዮሐንስ ደቀ መዛሙርት የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ስለምን እንደማይጾሙ ጥያቄ አቀረቡ፡፡ አይጾሙም ጾም ማለት ምንም ነገር አለመብላት ማለት ነው፡፡ ምንም ዓይነት ጾም ባሌለባቸው አንዳንድ ባሕሎች ውስጥ “በቀጣይነት መብላት መቆም” ተብሎ ልገለጽ ይችላል፡፡ ( ተመልከት) የሠረግ ታዳሚዎች ኃዘንተኞች መሆን ይችላሉ . . . እነርሱ? የሠረግ ታዳሚዎች ሠርገኞቹ ከእነርሱ ጋር እያሉ እንድጾሙ የሚጠብቅባቸው ማንም የለም፡፡ ( ተመልከት) የሠርግ ታዳሚዎች ይህ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት የሚያመለክት ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ ( ተመልከት) ሠርገኛወ ገና ከእርሱ ጋር ነውና . . . ሠርገኛው ከእነርሱ ከተለየ በኋላ “ሠርገኛው” ኢየሱስ ነው፣ እርሱ ደግሙ አሁን ከእነርሱ ጋር ነው፡፡ ( ተመልከት) ሠርገኛው ከእነርሱ የሚወሰደብት ጊዜ ይመጣል ኤቲ፡ “የሆነ ሰው ሠርገኛውን ይወስደዋል፡፡” ይህ እንደሚገደል በምሰሌያዊ አነጋገር ስገለጽ ነው፡፡ ( ተመልከት) ያዝናሉ “ያለቅሳሉ” ወይም “ያዝናሉ”(UDB)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ የዮሐንስ ደቀ መዛሙርት ላነሱት ጥያቄ መልስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ ማንም በአረጀ ልብስ ላይ አዲስ እራፊ የሚሰፋ የለም የዚህ ምሳሌያዊ ንግግር ትርጉሙ አሮጌውን ባሕል የሚያው ሰዎች አዲሱን ለመቀበል አይጓጉም፡፡ ( ተመልከት) ልብስ “ልብስ” እራፊ የተቀደደ ልብስን ለመስፋት የሚሆን “አዲስ ቁራጭ ጨርቅ”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ የዮሐንስ ደቀ መዛሙርት ለተየቁት ጥያቄ መልስ መስጠቱት ቀጥሏል፡፡ በአረጀ አቁማዳ አዲስ የወይን ጠጅ የሚያኖር ማንም የለም ኢየሱስ ይህንን ምሳሌያዊ አነጋገር የተጠቀመው ለዮሐንስ ደቀ መዛሙርት ጥያቄ መልስ ለመስጠት ነው፡፡ ጥያቄያቸውም “እኛ እና ፈሪሳዊን እንጾማለን ነገር ነገር የአንተ ደቀ መዛሙርት ግን ስለምን አይጾሙም?” ( ተመልከት) የሚያኖር ማንም የለም ኤቲ፡ “የሚያኖር ማንም የለም” (UDB) ወይም “ሰዎች በጭራሽ አያስቀምጡም” አዲስ ወይን ኤቲ፡ “የወይን ጁስ”፡፡ ይህ ያልፈላ ወይንን ያመለክታል፡፡ ወይን በእናንተ አከባቢ የማይታወቅ ከሆነ ለፍራፍሬ አጠቃላይ ስም የሚውል ቃል ተጠቀሙ፡፡ ( ተመልከት) የአረጀ አቁማዳ ይህ ብዙ ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለን አቁማዳ ያመለክታል፡፡ (ተመልከት) አቁማዳ ከእንስሳት ቆዳ የሚሠራ ከረጥት ነው፡፡ “የወይን መያዣ” ወይም “የቆዳ ከረጥት” ተብሎም ይጠራል፡፡ (UDB). ( ተመልከት) አቁማዳው ይፈነዳል አዲሱ ወይን ስፈላ አቁማዳው ይፈነዳል ምክንያቱም ከዚህ በላይ መለጠጥ ስለማይችል ነው፡፡ ( ተመልከት) ይጠፋል “ይበላሻል”(UDB) አዲስ አቁማዳ “አዲስ አቁማዳ” ወይም “አዲስ የወይን ከረጥት”፡፡ ይህ ከዚህ በፊት ጥቅም ላይ ውሎ የማያቅን አቆማዳ ያመለክታል፡፡ ( ተመልከቱ)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ይህ ታሪክ የሚጀምረው ኢየሱስ የአይሁድ አለቃነ ሴት ልጅ ከሞት ካስነሳ በበኋላ ነው፡፡ እነዚህ ነገሮች ይህ ኢየሱስ ለዮሐንስ ደቀ መዛሙርት ስለ ጾም የሰጠውን መልስ የሚያመለክት ነው፡፡ እነሆ ይህ በትልቁ ታሪክ ውስጥ የአንድ አዲስ ነገር ጅማሬ መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡ በቋንቋችሁ ውስጥ ይህንን ማሳየት የሚቻልበት መንገድ ይኖራል፡፡ ወድቀው ሰገዱለት ይህ በአይሁድ ባሕል መሠረት ለሰዎች አክበሮትን ማሳያ መንገድ ነው፡፡ ና እና እጅህን በእርሷ ላይ ጫን፤ ከዚያም በሕይወት ትኖራለች ይህ የአይሁድ አለቃ ኢየሱስ ሴት ልጁን ከሞት ለማስነሳት የሚያስችለው ኃይል እንዳለው ያምናል ማለት ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ይህ ኢየሱስ ወደ አይሁድ አለቃው ቤት በመሄድ ላይ ሳለ እንዴት አንዲትን ሴት እንደፈወሳት የሚገልጽ ታሪክ ነው፡፡ እነሆ ይህ በትልቁ ታሪክ ውስጥ የአንድ አዲስ ነገር ጅማሬ መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡ በቋንቋችሁ ውስጥ ይህንን ማሳየት የሚቻልበት መንገድ ይኖራል፡፡ ከፍተኛ የደም መፍሰስ ኤቲ፡ “በከፍተኛ ሁኔታ ደም ይፈሳታል፡፡” የወር አበባዋ መምጫው ጊዜ እንኳ ሳይሆን ከማሕጸኗ ውስጥ ድም ይፈሳት ነበር፡፡ ይህንን ሁኔታ ለመግለጽ የሚያስችል ቃል በአንዳንድ ባሕሎች ውስጥ አለ፡፡ ( ተመልከት) ልብሶቹን መንካት ብችል እንኳ ደህና እሆናለሁ ኢየሱስ ብዙ ሰዎችን ፈውሷል፤ ከዚህች ሴት ይበልጥ ከፈተኛ በሽታ ውስጥ የሆኑትን ሰዎች እንኳ ፈውሷል፡፡ ( ተመልከት) ጨርቅ “መቀነት” ነገር ግን “ይልቁንም” ሴትቱ ይሆናል ብላ የጠበቀችው ነገር አልሆነም፡፡ ሴት ልጅ ይህች ልጅ የኢየሱስ ልጅ አይደለችም፡፡ ኢየሱስ በትህትና አናገራት፡፡ ይህ በሰዎች አእምሮ ውስጥ ግራ መገጋባትን የሚፈጥር ከሆነ “አንድ ወጣት” ወይም ሳይተረጎም ሊታለፍ ይችላል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ይህ ኢየሱስ የአይሁድ አለቃውን ሴት ልጅ ወደ ሕይወት ወደመለሰበት ታሪክ ይመራናል፡፡ የአለቃው ቤት ይህ የአይሁድ አለቃው ቤት ነው፡፡ እምቢልታ ይህ ረጅም የሆነ በአንድ በኩል እስትፋንስ እየተሰጠው ጥቅም ላይ የሚውል የሙዚቃ መሣሪያ ነው፡፡ የእምቢልታ ጠቻዋቾች “እምቢልታ የሚጫወቱ ሰዎች” ሂዱ በዚህ ሥፍራ ላይ ኢየሱስ ለብዙ ሰዎች እየተናገረ ነው፡፡ ስለዚህ በቋንቋችሁ የብዙ ቁጥር አመልካች ቃልን ተጠቀም፡፡ ልጅቱ አልሞተችም አንቀላፍታለች እንጂ በዚህ ሥፍራ ላይ ኢየሱስ የያዘው የቃላት ጫወታ ነው፡፡ ኢየሱስ በኖረበት ዘመን የሞተ ሰው ተኝቷል ብሎ መጥራት የተለመደ ነው፡፡ ይሁን ዘንጂ በዚህ ሥፍራ ሞታ የነበረችው ልጅ ልክ ተኝቶ እንደነበር ሰው ከሞት ተነሳች፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ይህ ኢየሱስ የአይሁድ አለቃውን ሴት ልጅ ወደ ሕይወት የመለሰት ታሪክ ማብቂያ ነው፡፡ አጠቃላይ መረጃ ቁጥር 26 ኢየሱስ ልጅቷን ከሞት የማስነሳቱ ውጤት ምን እንደሆነ ማጠቃለያ ሀሳብ ነው፡፡ ሕዝቡ ውጪ እንዲወጣ ካደረገ በኋላ “ኢየሱስ ሕዝቡን ወደ ውጪ ካስወጣ በኋላ” ወይም “የልጅቱ ቤተሰቦች ሕዝቡን ወደ ወጪ ካስወጣ በኋላ” ተነሽ “ከአልጋሽ ተነሽ”፡፡ በ MAT 8:15 ያለው ትርጉም ተመሳሳይ ነው፡፡ የዚህ ነገር ዜና በሀገሩ ሁሉ ተሰማ ይህ ሰውኛ አገላለጽ የዚህ ነገር ዜና መሰራጨቱን ያሳያል፡፡ ይህም የሆነበት ምክንተያት አንዱ ለሌላኛው ሰው በመንገሩ ነው፡፡ ኤቲ፡ “በአከባቢው የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ሰለተፈጠረው ነገር ሰሙ” (UDB) ወይም “የልጅቱን በሕይወት መኖር የተመለከቱ ሰዎች በዚያ አለባቢ ላሉ ሰዎች ሁሉ ማናገር ጀመሩ፡፡” ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ይህ ስለ ሁለት ዐይነ ስውራን ታሪክ የሚጀመርበት ነው፡፡ ኢየሱስ በዚያ ስያልፍ ሳለ ኢየሱስ አከባቢውን ለቆ ሲሄድ ስያልፍ ኢየሱስ ወደ ተራራ እየወጣ ወይም እየወረደ እንደሆነ ምንም ፍንጭ የለም፡፡ ስለዚህ “ሄደ” የሚል ጠቅለል ያለ ቃል መጠቀሙ ጥሩ ነው፡፡ የዳዊት ልጅ ኢየሱስ በቀጥታ የዳዊት ልጅ አይደለም፡፡ ስለዚህም እንዲህ ልተረጎም ይችላል “ከዳዊት ዘር የሆነው” (UDB)፡፡ ይሁን እንጂ “የዳዊት ልጅ” የሚለው የመስሑ የማዕረግ ስም ነው፡፡ see MAT 21:9 ተመልከት) እና እነዚህ ሰዎችም ምናበት ኢየሱስን ይህንኑ የማዕረግ ስሙን ታሳቢ በማድረግ ጠርተውታል፡፡ ወደ ቤትም በገባ ጊዜ ይህ ኢየሱስ ወደ ገዛ ቤቱ መግባቱን (UDB) ወይም በ MAT 9:10 ላይ የተጠቀሰውን ቤት ልያመለክት ይችላል፡፡ አዎን፥ ጌታ ሆይ ኤቲ፡ “አዎን ጌታዬ አንተ መፈወስ እንደሚትችል እናምናለን፡፡”
ዓይኖቻቸውን ዳሰሰ። ኢየሱስ የሁለቱንም ሰዎች ዐይኖች እንዴት በአንድ ጊዜ መዳሰስ እንደቻለ ግልጽ አይደለም ወይም በቀኝ እጁ የአንዱን ዐይን በሌላኛው እጁ ደግሞ የሌላኛውን ዐይን ዳስሶ ይሆናል፡፡ የግራ እጅ ብዙ ጊዜ ንጹሕ ላልሆነ ነገር እንደመዋሉ መጠን ኢየሱስ እነዚህን ሰዎች የፈወሳቸው ቀኝ እጂን ተጠቅሞ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ እየዳሰሳቸው ሳለ ቃል መናገር አለመናገሩ ወይም በመጀመሪያ መዳሰሱን ከዚያመ ቃል መናገሩን የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ ዐይኖቻቸው ተከፈቱ ኤቲ፡ “እግዚአብሔር ዐይኖቻቸውን ፈወሰ” ወይም “ሁለቱ ዐይነ ስውራን መመልከት ቻሉ” ( ተመልከት) But "Instead." The men did not do what Jesus told them to do. ነገረ ግን “ይሁን እንጂ” እነዚህ ሰሰዎች ኢየሱስ እንዲያደርጉ የነገራውን ነገር አላደረጉም፡፡ ዜናውን አሰራጩት ኤቲ፡ “ምን እንደተደረገላቸው ለብዙ ሰዎች ተናገሩ”
አያያዥ ዐረፍተ ነገር ይህ ኢየሱስ በእርኩስ መንፈስ በመያዙ ምክያት መናገር የማይችለውን ሰው የፈወሰበት ታሪክ እና ለዚህ ፈውስ ሰዎች የሰጡት ምላሽ ታሪክ ነው፡፡ እነሆ ይህ በትልቁ ታሪክ ውስጥ የአንድ አዲስ ነገር ጅማሬ መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡ በቋንቋችሁ ውስጥ ይህንን ማሳየት የሚቻልበት መንገድ ይኖራል፡፡ ዲዳ መናገር የማይችል ዲዳ ሰው ተናገረ ኤቲ፡ “ዲዳው ሰው ማናገር ጀመረ” ወይም “መናገር የማይችለው ሰውዬ መናገር ቻለ” ወይም “ዲዳ የነበረው ሰው መናገር ቻለ” ሕዝቡም ተገረሙ ኤቲ፡ “ሕዝቡም ተደነቀ” እንዲህ ያለ ነገር ታይቶም አይታወቅም “እንዲህ ዓይነት ሀገር ተደርጎ አይታወቅም” ወይም “ይህን ዓይነት ነገር ከዚህ በፊት ማንም ሰው አድርጎ አያውቅም” ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ እርኩሳን መናስፍስት አስወጣ በዚህ ሥፍራ ላጥ “እርሱ” የሚለው የሚያመለክተው ኢየሱስን ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ቁጥር 35 በ MAT 8:1 የተጀመረው ኢየሱስ በገሊላ የነረው የፈውስ አገልግሎት ታሪክ ማብቂያ ነው፡፡ (የታሪኩ ማብቂያ) አጠቃላይ መረጃ፡ ከቁጥር 36 ጀምሮ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን በማስተማር እርሱ እንዳደረገው ይስብኩና ይፈውሱ ዘንድ የላካቸው ታሪክ አዲስ የታሪኩ ክፍል ጅማሬ ነው፡፡ በሁሉም ከተሞች ኤቲ፡ “በብዙ ከተሞች” ( ተመልከት) ከተሞች . . . መንደሮች ኤቲ፡ “ትልልቅ መንደሮች . . . ትንንሽ መንደሮች” ወይም “ትልልቅ ከተሞች . . . ትንንሽ ከተሞች” ሁሉንም ዓይነት በሽታዎች እና ሕመሞች ኤቲ፡ “ሁሉንም በሽታዎች እና ሕመሞች”፡፡ “በሽታ” እና “ሕመም” ተቀራራቢ የሆኑ ነገሮች ይሁን እንዲ ከተቻለ በሁለት የተለያዩ ቃላት ቢተረጎሙ የተሸለ ነው፡፡ “በሽታ” አንድ ሰው እንዲታመም የሚያደርጉት ነገሮች ሲሆኑ፡፡ “በሽታ” ደግሞ በዚህ በሽታ ከመያዛችን የተነሳ የሚሰማን አካላዊ ድካም ወይም ሕመም ነው፡፡ እረኞች እንደሌላቸው በጎች ተቅበዝብዘዋል ኤቲ፡ “ሰዎቹ መሪ አልበራቸውም” ( ተመልከት)
አጠቃላይ መረጃ፡ ኢየሱስ የመከርን ምሳሌ በመጠቀም ከዚህ በፊት ለነበረው የሕዝቡ ፍላጎት ደቀ መዛሙርቱ በምን ዓይነት መንገድ ምላሽ መስጠት እንዳለባቸው ነገራቸው፡፡ መከሩ ብዙ ነው ሠራተኞቹ ግን ጥቂቶች ናቸው ይህ ምሰሌያዊ ንግግር በእግዚአብሔር የሚያምኑ እና ወደ መንግስቱ የሚጨመሩ ሰዎች ቁጥር በእርሻ ማሳ ውስጥ በለ ሰብል በመመሰል ስ እግዚአብሔር ለሰዎች የሚናገሩ ሰዎችን በሠራተኞች በመመሰል ያነጻጽራል፡፡ የዚህ ምሳሌያዊ ንግግር ዋናው ነጥብ ስለ እግዚአብሔር የሚናገሩ በጣም ጥቂት ሰዎች ናቸው ነው፡፡ መከር ኤቲ፡ “የደረሰ ሰብል” ሠራተኞች “ሠራተኞች” ለመከሩ ጌታ ጸልዩ ኤቲ፡ “የመከሩ ባለቤት ወደሆነው ጌታ ጸልዩ”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ይህ ኢየሱስ ዐሥራ ሁለት ደቀ መዛሙርቱን የእርሱን ሥራ ይሠሩ ዘንድ የለከበት ታሪክ መጀመሪያ ነው፡፡ የእርሱ የሆኑትን ዐሥራ ሁለቱን በአንድነት ጠርቶ ኤቲ፡ “የእረሱን ዐሥራ ሁለት ደቀ መዛሙርት ጠርቶ” ሥልጣንን ሰጣቸው በዚህ ክፍል ውስጥ የተሰጣቸው ስልጣን 1) እርሰኩስ መንፈስን ማስወጣት እንዲችሉ 2) በሽታን እና ደዌን ይፈውሱ ዘንድ እንደሆነ ክፍሉ በግልጽ እንደሚናገር እርግጠኞች ሁኑ፡፡ ማስወጣት ኤቲ፡ “እርኩስ መንፈስ እንዲወጣ ማድረግ” ሁሉንም ዓይነት በሽታዎች እና ሕመሞች ኤቲ፡ “ሁሉንም በሽታዎች እና ሕመሞች”፡፡ “በሽታ” እና “ሕመም” ተቀራራቢ የሆኑ ነገሮች ይሁን እንዲ ከተቻለ በሁለት የተለያዩ ቃላት ቢተረጎሙ የተሸለ ነው፡፡ “በሽታ” አንድ ሰው እንዲታመም የሚያደርጉት ነገሮች ሲሆኑ፡፡ “በሽታ” ደግሞ በዚህ በሽታ ከመያዛችን የተነሳ የሚሰማን አካላዊ ድካም ወይም ሕመም ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃዎች በዚህ ሥፍራ ላይ ጸሐፊው የዐሥራ ሁሉትን ሐዋሪያት ስም በመዘርዝር የኋላ ታሪክ መረጃ ይሰጣል፡፡ ( ተመልከት) መጀመሪያ በቅደም ተከተል እንጂ በደረጃ አይደለም ቀናተኛው የዚህ ቃል አንዱ ትርጉም ሊሆን የሚችለው 1) “ቀናተኛ”፡፡ አይሁዳዊያንን ከሮማዊያን አገዛዝ ነጻ ለማውጣት የሚፈልጉ ቡድች ውስጥ ያለን ሰው ያመለክታል፡፡ ኤቲ፡ “ታጋይ” ወይም “የሀገር ፍቅር ያለው” ወይም “የነጻነት ታጋይ”፡፡ ሌላኛው የቃሉ ትርጉም ሊሆን የሚችለው 2 “ቀናተኛ የሆነው”፡፡ ይህ እግዚአብሔር ይከብር ዘንድ ይቀና የነበረው እንደ ማለት ነው፡፡ ማቴዎስ ቀረጥ ሰብሳቢው “ቀረጥ ይሰበስብ የነበረው ማቴዎስ” እርሱን የካደው “ኢየሱስን የካደው”
ዓያያዥ ዓረፍተ ነገር በዚህ ሥፍራ ላይ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ለመስበክ ስሄድ ምን ማድረግ እንዳለባቸው እና ምን እንደሚያጋጥማቸው መመሪያ መስጠት መጀመሩን እንመለከታለን፡፡ አጠቃላይ መረጃ፡ ምንም እንኳ ቁጥር 5 የሚጀምረው ኢየሱስ ዐሥራ ሁለቱን ላካቸው በማለት ቢሆንም ኢየሱስ ይህንን መመሪያ የሰጣቸው እነርሱን ከመላኩ በፊት ነው፡፡ ( ተመልከት) እነዚህን ዐሥራ ሁለቱን ላካቸው ኤቲ፡ “ኢየሱስ እነዚህ ዐሥራ ሁለት ሰዎች ላካቸው” ወይም “ኢየሱስ የላካቸው እነዚህን ዐሥራ ሁለት ሰዎችን ነው” የተላከ ኢየሱስ የላካቸው ለተወሰነ ዓላማ ነው፡፡ “የተላከ” የሚለው ቃል በ MAT 10:2 ውስጥ ጥቅም ላይ የዋለው “አፖስትል” የሚለው ቃል የግሥ ቅርጹ ነው፡፡ አዘዛዘቸው ኤቲ፡ “ምን ማድረግ እንዳለባቸው ነገራው” ወይም “አዘዛቸው” የጠፉት የእስራኤል በጎች ይህ ምሳሌያዊ አነጋገር አጠቀላይ የእስራኤልን ሕዝብ ከእረኛቸው ከጠፉት በጎች ጋር የሚያነጻጽር ነው፡፡ (UDB) ( ተመልከት) የእስራኤል ቤት ይህ ገለጻ የእስራኤልን ሕዝብ የሚገልጽ ነው፡፡ ኤቲ፡ “የእስራኤል ሕዝብ” ወይም “የእስራኤል ዘር” ( ተመልከት) እንዲሁም ስትሄዱ “እናንተ” የሚለው ተውላጠ ስም ዐሥራ ሁለቱን ሐዋርያትን የሚያመለክት ነው፡፡ (: ተመልከት) የእግዚአብሔር መንግስ ቀርባለች ይህንን በ MAT 3:2 ውስጥ ያለውን ተመሳሳይ ሀሳብ በተረጎምክበት መንገድ መተርጎም ይኖርብሃል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ለመስበክ በሚወጡበት ወቅት ምን ማድረግ እንዳለባቸው እና ምን እንደሚጠብቃቸው ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ትዕዛዝ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ እናንተ ይህ ቃል የሚያመለክተው ዐሥራ ሁለቱን ሐዋርያት ነው፡፡ ወርቅ፣ ብር ወይም ናስ እነዚህ ሳንትሞች የሚሠሩባቸው ብረታ ብረቶች ናቸው፡፡ እነዚህ የገንዘብ ተለዋጭ ዝርዝሮች ናቸው፡፡ ብረታ ብረቶች በአካቢያችሁ የማዬታወቁ ከሆነ እነዚህ”ገንዝብ” ብለህ መተርጎም ትችላለህ፡፡ ( ተመልከት) ቦርሳ ይህ “ቀበቶ” ወይም “የገንዘብ ቀበቶ” ማለት ነው ነገር ግን ማንኛውንም ገንዘብ ለመያዝ የሚያገለግል ነገርን ሊያመለክት ይችላል፡፡ ቀበቶ ረጅም የጨርቅ መቀነት ወይም በወገብ ዙሪያ ሰዎች የሚታጠቁት ከቆዳ የሚሠራ ነገር ነወ፡፡ ብዙ ጊዜ ታጥፎ በውስጡ ሳንቲሞችን እና ገንዘብን ለመያዝ የሚያስችለው ስፋት አለው፡፡ የጉዞ ቦርሳ ይህ በጉዞ ወቅት አስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን ለመያዝ የሚያገለግል ቦርሳ ወይም በሰዎች ምግብ ወይም ገንዘብ ለመሰበብሰብ የሚሆን ቦርሳን ያመለክታል፡፡ ተጨማሪ ነገሮችን በ MAT 5:40 ውስጥ ተጨማሪ ነገሮችን ብላችሁ የተረጎማችሁትን ቃል በዚህ ሥፍራ ተጠቀሙ፡፡ ሠራተኛ “ሠራተኛ” ምግቡ ኤቲ፡ “የሚያስፈልገው ነገር”
አያያዥ ዓረፈተ ነገር ለመስበክ በሚወጡበት ወቅት ምን ማድረግ እንዳለባቸው እና ምን እንደሚጠብቃቸው ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ትዕዛዝ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ እናንተ እነዚህ ተውላጠ ስሞች ዐሥራ ሁለቱን ሐዋርያትን ያመለክታሉ፡፡ ወደዬትኛው ከተማ ወይም መንደር ስትገቡ ኤቲ፡ “ወደ አንድ ከተማ ወይም መንድር ስትገቡ” ወይም “ወደዬትኛውም መንደር ወይም ከተማ ስትገቡ” ከተማ ወይም መንደር “ትልቅ መንደር . . . ትንንሽ መንደር” ወይም “ታላላቅ ከተማ . . . ትንንሽ ከተማ፡፡” በ MAT 9:35 ውስጥ የተጠቀምከውን ተመሳሳይ ቃል በዚህም ሥፍራ ተጠቀም፡፡ ከዚያ ከተማ ለቃችሁ እስክትወጡ ድረስ በዚያ ቆዩ ኤቲ፡ “ከተማውን ወይም መንደሩን ለቃችሁ እስኪትወጡ ድረስ በዚያ ሰው ቤት ውስጥ ቆዩ” As you enter into the house, greet it AT: "As you enter into the house, greet the people who live in it." A common greeting in those days was "Peace be to this house!" ወደቤትም ስትገቡ ሰላምታ ስጡ ኤቲ፡ “ወደቤት ስትገቡ በዚያ የሚኖሩ ሰዎችን ሰላም በሏቸው፡፡” በዚያ ዘመን የተለመደው የሠላምታ ዓይነት “ሰላም ለዚህ ቤት ይሁን” የሚል ነበር›› ( ተመልከቱ) ቤቱም የሚገባው ቢሆን ኤቲ፡ “በዚያ ቤት ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች ከተቀበሏችሁ” (UDB) ወይም “በዚያ ቤት ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች በሚገባ ከተንከባከቧችሁ” ( ተመልከት) ሰላማችሁ ይሁንለት ኤቲ፡ “ሠላም ይሁንለት” ወይም “በዚያ ቤት ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች በሠላም ይኑሩ” ሰላማችሁ ይህ ሐዋርያቱ በዚያ ቤት ውስጥ በሚኖሩ ሰዎች ዘንድ ይመጣ ዘንድ እግዚአብሔርን የሚጠይቁት ሰላም ነው፡፡ ባይገባው ግን ኤቲ፡ “በደንብ ካልተቀበሏችሁ” (UDB) ወይም “በደንብ ያላስተናገዷችሁ ከሆነ” ሰላማችሁ ይመለስ ይህ ሁለት አማራጭ ትርጓሜዎች ይሩታል፡ 1) ይህ ቤት ያልተገባው ከሆነ እግዚአብሔር ሰላሙን ወይም በረከቱን ከዚያ ቤት ላይ ይይዘዋል ወይም 2) ቤቱ ያልተገባው ከሆነ ሐዋርያቱ አንድ ነገር ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ይኸውም እግዚአብሔርን ያቀረቡላቸውን ሰላምታ እንዲያከብር መጠየቅ፡፡ ሰላምታችሁን መልሳችሁ መውሰድ ወይም የዚህ ውጤት አስመልክቶ በቋንቋችሁ ውስጥ ያሉት ቃላት ተመሳሳይ ከሆኑ በዚህ ሥፍራ መጠቀም ያለባችሁም እነዚህኑ ቃላት ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ለመስበክ በሚወጡበት ወቅት ምን ማድረግ እንዳለባቸው እና ምን እንደሚጠብቃቸው ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ትዕዛዝ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ ከማይቀበላችሁም ቃላችሁንም ከማይሰሙ ሁሉ ኤቲ፡ “በከተማው ውስጥ ከሚኖሩ ሰዎች መካከል ማንም ሳይበቀላች ቢቀር ወይም ያደመጣችሁ ሰው ባይኖር” እናንተ ይህ ዐሥራ ሁለት ደቀ መዛሙርት ያመለክታል፡፡ ቃላችሁን የማይሰሙ ቢሆን ኤቲ፡ “መልዕክታችሁን ማድመጥ” " (UDB) ወይም “ማለት የፈለጋችሁትን የሚያደምጥ” ከተማ ይህንን በ MAT 10:11 ከተጠቀምከው ቃል ጋር ተመሳሳይ የሆነ ቃልን በመጠቀም ሊትተረጉመው ትችላለህ፡፡ የእግራችሁን ትቢያ አራግፉ ኤቲ፡ “ከእግራችሁ ላይ የዚያን ቤት ወይም ከተማ አቧራ አራግፉ፡፡” ይህ እግዚአብሔር በዚያ ቤት ወይም ከተማ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን መተውን የሚያመለክት ምልክት ነው፡፡ ይበልጥ ይቀልላቸዋል ኤቲ፡ “መከራቸው ትንሽ ይሆናል፡፡” የሶዶም እና ገሞራ ምድር ኤቲ፡ እግዚአብሔር ከሰማይ በመጣ እሳት ያጠፋቸው በ“ሰዶም እና ገሞራ ይኖሩ የነበሩ ሰዎች፡፡ ይችህ ከተማ ይህ ሐዋርያትን ወይም መልዕክቶቻቸውን ያልተቀበሉ በከተማይቱ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ደቀ መዛሙርን ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡ በዚህም ሥፍራ ላይ ለመስበክ በሚሄዱበት ወቅት ስለሚያጋጥማቸው ስደት ይነግራቸው ጀምሯል፡፡ ተመልከቱ “ተመልከቱ” የሚለው ቃል በዚህ ሥፍራ ላይ ያለው ጠቀሜታ ከዚህ በታች የተጠቀሰው ሀሳብ ትኩረት እንዲሰጠው ማድረግ ነው፡፡ ኤቲ፡ “ተመልከቱ” ወይም “አዲምጡ” ወይም “ ከዚህ በመቀጠል ለሚናረው ነገር ትኩረት ስጡ”፡፡ እልካችኋለሁ ለተወሰነ ዓላማ ኦየሱስ ልኳቸዋል፡፡ እንደ በጎች በተኵላዎች መካከል ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ራሳቸውን መከላከል በማይችሉ እንስሳት በመመሰል ሊያጠቋቸው በሚችሉ የዱር እንስሳት መካከል እንደሚልካቸው ይናገራል፡፡ ( ተመልከት) እንደ በጎች በጎች ራሳቸውን መከላከል አይችሉም፡፡ ( ተመልከት) በተኩላዎች መካከል ኤቲ፡ “እንደ ተኩላ አደገኛ በሆኑ ሰዎች መካከል” ወይም “አደገኛ እንስሳት ከሚያደርጓቸው ነገሮች ጋር የሚመሳሰል ተግባር በሚያደርጉ ሰዎች መካከል” ወይም “ሊያጠቋችሁ በሚችሉ ሰዎች መካከል” ( ተመልከት) እንደ እባብ ብልጦች እና እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ ንጽጽሩን አለመግለጡ የተሻለ ነው፡፡ ኤቲ፡ “በመረዳት እና በጥንቃቄ እንዲሁም በንጹሕ ልብ እና ሥነ-ምግባርን በጠበቀ መልኩ ነገሮችን ፈጽሙ” ( ተመልከቱ) ወደ ሸንጎ አሳልፈው ይሰጧችኋል ኤቲ፡ “ምክንያቱም ወደ ፍርድ ቤታቸው አሳልፈው ይሰጧኋል” ሸንጎዎች እነዚህ የማህረሰቡን ሰላም የሚጠብቁ የአከባቢው የሃይማኖት መሪዎችን ወይም ሽማግሌዎች ናቸው፡፡ ኤቲ፡ “ፍርድ ቤቶች” ይገርፏችኋል ኤቲ፡ “በመግረፊያ ይገርፏቸኋል” አሳልፈው ይሰጧኋል “ይወስዷችኋል” ወይም “ይጎትቷችኋል” ( ተመልከት) ስለ እኔ ኤቲ፡ “የእኔ ስለሆናችሁ” (UDB) ወይም “እኔን በመከተላችሁ ምክንያት” ለእነርሱና ለአሕዛብም “ለእነርሱ” የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው “ገዥዎች እና ነገሥታት” ነው ወይም አይሁዳዊያን ከሳሾችን ነው (10፡17)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ለመስበክ ስወጡ ስለሚጋጥማቸው ስደት ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡ አሳልፈውም ሲሰጡአችሁ፥ “ሰዎች ወደ ሸንጎ ስወሰዷችሁ”፡፡ በዚህ ሥፍራ “ሰዎች” ተብሎ የተጠቀሱት በ MAT 10:17 ላይ ሰዎች ተብለው ከተጠቀሱት ጋር ተመሳሳይ ናቸው፡፡ እናንተ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዐሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርት ነው፡፡ አትፍሩ ኤቲ፡ “አትጨነቁ” እንዴት ወይስ ምን እንድትናገሩ “እንዴት መናገር እንዳለባችሁ ወይም ምን መናገር እንዳለባችሁ”፡፡ እነዚህ ሁለት ሀሳቦች በአንድነት ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡ “ምን ማለት እንዳለባችሁ” ( ተመልከት) በዚያች ሰዓት ኤቲ፡ “በዚያን ጊዜ” (: ተመልከት) የአባታችሁ መንፈስ አስፈላጊ ከሆነ ይህ “የሰማያዊ አበባተታችሁ የእግዚአብሔር መንፈስ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል ወይም ይህ የእግዚአብሔርብ መንፈስ የሚያመለክት እንጂ ምድራዊ አባትን የማያመለከት እንደሆነ ለማሳየት የግርጌ ማስታወሻ መጨመረም ይቻላል፡፡ አባት ይህ የእግዚአብሔር ዋና መጠሪያ ነው ( ተመልከት) በእናንተ ውስጥ ኤቲ፡ “በእናንተ በኩል”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ለመስበክ ስወጡ ስለሚጋጥማቸው ስደት ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡ ወንድምም ወንድሙን፥ አባትም ልጁን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል፥ ኤቲ፡ “ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል እንዲሁም አባቶች ልጆቻቸውን ለሞት አሳልፈው ይሰጣሉ፡፡” አሳልፎ መስጠት በ MAT 10:17 በተረጎምከው መሠረት ይህንን መተርጎም፡፡ ይነሣሉ ኤቲ፡ “ማመጽ”(UDB) ወይም “መቃወም” ይገድሉአቸውማል ኤቲ፡ “ያስገድሏቿል” ወይም “ ባለስልታናቱ እንዲገድሏቸው ደርጋሉ በሁሉም የተጠላችሁ ትሆናላችሁ ኤቲ፡ “በሁሉም የተጠላች ትሆናላችሁ” ወይም “ሁሉም ሰዎች ይጠሏችኋል”ተመልከቱ) እናንተ … እናንተ . . . እናንተ ይህ ዐሥራ ሁለቱን ሐዋርያትን የሚያመለክት ነው፡፡ ስለስሜ ኤቲ፡ “በስሜ ምክንያት” ወይም “በእኔ በማመናችሁ ምክንያት” (UDB) እስከ መጨረሻ የሚጸና ኤቲ፡ “እስከ መጨረሻ በታማኝነት የሚቆይ” እርሱ ይድናል ኤቲ፡ “ያን ሰው እግዚአብሔር ያድነዋል” ( ተመልከት) ወደ ቀጣዩ ሽሹ “ወደ ቀጣዩ ከተማ ሽሹ” እስኪመጣ ኤቲ፡ እስኪመጣ
አያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ለመስበክ ስወጡ ስለሚጋጥማቸው ስደት ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡ ደቀ መዝሙር ከመምህሩ አይበልጥም ይህ በአጠቃላይ እውነት የሆነ ነገር ነው፡፡ ይን አንጂ ይህንን ዓረፍተ ነገር ለሁሉም ደቀ መዝሙር እና መምህር ማዋል አንችል፡፡ ደቀ መዝሙር ከመምህሩ “በላይ ጠቃሚ” አይደለም፡፡ ይህ ምልባትም ከመመምህሩ “በላይ ስለማያውቅ” ወይም “ከፍተኛ ደረጃ ስለሌለው” ወይም “የተሸለ ስላልሆነ” ሊሆን ይችላል፡፡ ኤቲ፡ “የደቀ መዝሙሩ አስፈላጊነት ሁል ጊዜ ከመምህሩ ያነሰ ነው” ወይም “መምህሩ አስፈላጊነቱ ከደቀ መዝሙር ሁሉ ጊዜ የተሻለ ነው፡፡ ባሪያም ከጌታው አይበልጥም “ጌታው ከመምህሩ አይበልጥም”፡፡ ይህ አጠቃላይ መርህ እንጂ ማንኛውንም ባሪያን እና ጌታን አይወክልም፡፡ ባሪያው ከጌታው “አይበልጥም” ወይም “የተሻለ ጠቃሚ” አይደለም፡፡ ኤቲ፡ “ባሪያ ያለው ጠቄታ ሁል ጊዜ ከጌታው ያነሰ ነው፡፡” ወይም “ጌታው ያለው ጠቀሜታ ከባሪያው ሁልጊዜ የበለጠ ነው፡፡” አገልጋይ “ባሪያ” ጌታ “ባለቤት” ደቀ መዝሙር እንደ መምህሩ መሆኑ ይበቃዋል ኤቲ፡ “ደቀ መዝሙር እንደ መምህሩ መሆኑ በቂው ነው” እንደ መምህሩ ኤቲ፡ “መምህሩ የሚያውቀውን ያኽል ቢያውቅ” ወይም “እንደ መምህሩ ቢሆን” እንዲሁም ባሪያውም እንደ ጌታው ኤቲ፡ “ባሪያው እንደ መምህሩ ጠቃሚ መሆኑ ይበቃዋል” ባለቤቱን ብዔል ዜቡል ካሉት፥ ቤተሰዎቹንማ እንዴት አብዝተው አይሉአቸው ኢየሱስን አንገላተውታል ስለዚህም ደቀ መዛሙርቱም ተመሳሳይ ነገር እንደሚጠብቃቸው ማወቅ አለባቸው፡፡ ካሉት ኤቲ፡ “ሰዎች አንዲህ ብለው ከጠሩት” የቤቱን ባለቤት ኢየሱስ ይህንን ምሳሌያዊ ንግግር የተናገረው ስለራሱ ነው፡፡ ( ተመልከት) ብዔል ዜቡል ይህ ስም 1) እንዳለ “ብዔል ዘቡል” ወይም 2) ጸሐፊው ማስተላለፍ የፈለገው ትርጉም “ሴጣን” በሚለው ሊተረጎም ይችላል፡፡ ቤተሰቦቹ ይህ ምሳሌያዊ ንግግር የሚያመለክተው የኢየሱስን ደቀ መዛሙርት ነው፡፡ ( ተመልከት)
አያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ለመስበክ ስወጡ ስለሚጋጥማቸው ስደት ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡ አትፍሩአቸው በዚህ ሥፍራ ላይ “እነርሱን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የኢየሱ ደቀ መዛሙርትን የሚያንገላቱትን ሰዎች ነው፡፡ የማይገለጥ የተከደነ፥ የማይታወቅም የተሰወረ ምንም የለምና። ኤቲ፡ ሰዎች የደበቋቸውን ነገሮች እግዚአብሔር ይገልጣቸዋል፡፡ ( ተመልከት) በጨለማ የምነግራችሁን በብርሃን ተናገሩ፤ በጆሮም የምትሰሙትን በሰገነት ላይ ስበኩ። ኤቲ፡ “በጨለማ የነገርኳችሁ ነገር በቀን ለሰዎች ተናገሩ እንዲሁም በጆሮዋችሁ የነገርኳችሁን ነገር ለሰዎች ንገሩ፡፡” ( ተመልከት) በጨለማ የምነግራችሁን ኤቲ፡ “በሚስጥር የሚነግራችሁን” ወይም “በግላችሁ የሚነግራችሁን ነገር” ( ተመልከት) በብርሃን ተናገሩ፤ ኤቲ፡ “በግልጽ ተናገሩ” ወይም “በአደባባይ ተናገሩ” ( ተመልከት) በጆሮም የምትሰሙትን ኤቲ፡ “በጆሮዋችሁ የነገርኳችሁን ነገር” በሰገነት ላይ ስበኩ። ኤቲ፡ “በሚሰማ ድምጽ ሁሉም እንዲሰማ አድርጋችሁ ተናገሩ”፡፡ ሰገነት ኢየሱስ በኖረበት ሥፍራ በከፍታ ላይ ያለ ሥፍራ ሲሆን በከፍተኛ ድምፅ ከዚህ ሥፍራ ሆኖ የሚደረግን ንግግር በሩቅ ሥፍራ ያሉ ሰዎች እንኳ ይሰሙታል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ለመስበክ ስወጡ ስለሚጋጥማቸው ስደት ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡ አጠቃላይ መረጃ በተጨማሪም በዚህ ክፍል ውስጥ ኢየሱ ደቀ መዛሙርቱ የሚያጋጥማቸውን ስደት መፍራት ያሌለባቸው ለምን እንደሆነ መናገር የጀመረበት ክፍል ነው፡፡ ሥጋንም የሚገድሉትን ነፍስን ግን መግደል የማይቻላቸውን አትፍሩ “ሰዎችን አትፍሩ፡፡ ሥጋን መግደል ይችላሉ ነገር ግ ነፍስን ግን መግደል አይችሉም፡፡” ሥጋን መግደል አካላዊ ሞት ማስከተል፡፡ እነዚህ ቃላት ግራ የሚጋቡ ከሆኑ “ልገድሉአችሁ” ወይም “ሌሎች ሰዎችን መግደል” የሚለችሉ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ሥጋ በእጅ ልዳሰስ የሚችል የሰው ክፍል ነፍስ መግደል ሰዎች ከሞቱ በኋላ መጉደት ነፍስ በእጅ ልዳሰስ የማይችል የሰው ክፍል እና ከአካላዊ ሞት በኋላ የሚኖር ሁለት ድንቢጦች በአምስት ሳንቲም ይሸጡ የለምን? ይህ ጥያቄ እንነዲህ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል “ስለ ድንቢጦች አስቡ፡፡ ያላቸው ዋጋ በጣም ትንሽ ከመሆኑ የተነሳ በአምስት ሳንቲም ሁለቱን ልትገዟቸው ትችለላላችሁ” (UDB). ( ተመልከት) ድንቢጦች እነዚህ በጣም ትንንሽ የሆኑ ጥራጥሬ የሚበሉ ወፎች ሲሆን በዚህ ምሌያዊ ንግግር ውስጥም ሰዎች ምንም ጥቅም የላቸው ብለው ከሚያስባቸው ነገሮች ጋር ተነጻጽሮ ቀርቧል፡፡ አምስት ሳንቲም ይህ ብዙ ጊዜ በሚተረጎምበት ቋንቋ ውስጥ ጥቅም ላይ በዋለው ገንዘብ ውስጥ በሚገኘው ሳንቲም ይተረጎማል፡፡ ይህ የመዳብ ሳንቲም ሲሆን አንድ ሰው በቀን ከሚገኘው ገቢ ውስጥ አንድ ዐሥራ ስድስተኛው ያኸል ነው፡፡ “በጣም ትንሽ ገንዘብ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ከእነርሱም አንዲቱ ያለ አባታችሁ ፈቃድ በምድር ላይ አትወድቅም። ይህ ንግግር እንዲህ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል “ከእነዚህ መካከል አንዱ እንኳ ወደ ምድር የሚወድቀው አባታችሁ ካወቀው ብቻ ነው” ወይም “አባታችሁ ካወቀው ብቻ ነው ከእነዚህ መካከል አንዱ ወደ ምድር ሊወድቅ የሚችለው”፡፡ (: ተመልከት) አንዱም እንኳ “አንድ ድንቢጥ እንኳ” ወደ ምድረ አይወድቅም “አይሞትም” የእናንተስ የራሳችሁ ጠጉር ሁሉ እንኳ ተቈጥሮአል “በራሳችሁ ላይ እንኳ ስንት ጸጉር እንዳለ እግዚአብሔር ያውቃል” ( ተመልከት) ተቆጥሮአል “ተቆጥሮአል” በዋጋችሁ ከብዙ ድንቢጦች ትበልጣላችሁ “ከብዙ ድንቢጦች ይልቅ እግዚአብሔር ለእናንተ ዋጋ ይሰጣል”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ለመስበክ ስወጡ ስለሚጋጥማቸው ስደት ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ “ለሌሎች የእኔ ደቀ መዝሙር መሆኑን የሚናገር ማንኛውም ሰው” ወይም “ለእኔ ታማኝ መሆኑን ለማንም ሰው የሚናገር ማንም ሰው” መመስከር “መናገር” በሰዎች ፊት “በሰዎች ፊት” ወይም “በሌሎች ሰዎች ፊት” አባት ይህ የእግዚአብሔር ዋና መጠሪያ ነው ( ተመልከት) በሰዎች ፊት የሚክደኝ ሁሉ “በሰዎች ፊት የሚክደኝ ሁሉ” ወይም “በሰዎች ፊት የማይቀበለኝ ሁሉ” ወይም “በሌሎች ሰዎች ፊት የእኔ ደቀ መዝሙር መሆኑን የማይናር ሁሉ” ወይም “ለእኔ ታማኝ መሆኑን የማይናገር ሁሉ”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ሊያጋጥማቸው የሚችለውን ስደት መፍራት የሌለባቸው በምን ምክንያት እንደሆነ ማስተማሩን ቀጥሏል አይምሰላችሁ “እንደዚህ አታስቡ” ወይም “እንዲህ አይምሰላችሁ” ሰይፍ ይህ ምሳሌያዊ ንግግር 1)የአመጽ ሞት ("መስቀል" በ MAT 10:38(ተመልከት) ወይም 2) መከፋፈልን የሚያመጣ መከራ ( ተመልከት) ለማምጣት “መመለስ” ወይም "መከፋፈል" ወይም "መለያየት" ሰውን ከአባቱ “ልጅን በአባቱ ላይ” ለሰውም ጠላቶች “የሰው ጠላቶሱ” ወይም “የሰው መጥፎ ጠላቶቹ” ቤተ ሰዎቹ ናቸው “የራሱ ቤተሰብ አባላት ናቸው”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ሊያጋጥማቸው የሚችለውን ስደት መፍራት የሌለባቸው በምን ምክንያት እንደሆነ ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡ የሚወድ . . . ሊሆን አይገባውም፤ ኤቲ፡ “የሚወድ . . . ሊሆን አይገባውም፤” ወይም “የሚትወዱ ከሆነ . . . አትገቡም” የ ይህ “ማንም” ወይም “ይህንን የሚያደረግ” ወይም “ይህንን የሚያደረግ ማንን ሰው” ወይም “ይህንን የሚያደርጉ ሰዎች” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ መውደድ በዚህ ሥፍራ ላይ መውደድ የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው “ወንድማዊ መዋደድን” ወይም “ከጓደኛ የሚገኝ ፍቅርን” የሚያመለክት ነው፡፡ በተጨማሪም “መንከባከብ” ወይም “መሰጠት” ወይም “የሚገኝ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ለእኔ ሊሆን አይገባውም፤ ይህ እንዲህ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል “የእኔ ሊሆን ፈጽሞ አይገባውም” ወይም “የእኔ ደቀ መዝሙር ሊሆን አይገባውም” ወይም “የእኔ መሆን አይገባውም” የማይዝ . . . አይሆንም አማራጭ ትርጉሞች፡ “የማይዙ . . አይደሉም” ወይም “የማትይዝ ከሆነ . . . አይደለህም” ወይም “የማትይዙ ከሆነ . . . አይደላችሁም፡፡” አንሣ . . . መስቀሉን እና ተከተለኝ ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ለመሞት ፈቃደኛ መሆን ማለት ነው፡፡ ማንሣትን እና ከሌላ ሰው ኋላ መከተልን የሚያመለክቱ የተለመዱ ቃላትን ተጠቀም፡፡ ( ተመልከት) አንሣ “አንሣ” ወይም “አንሣና ተሸከም” የሚያገኝ . . . ያጠፋታል . . የሚያጠፋ . . . ያገኛታል፡፡ እነዚህ ቃላት በተቻለ መጠን በጣም ትንሽ ቃላት አማካኝነት ሊተረጎሙ ይገባል፡፡ አማራጨ ትርጓሜዎች፡ “የሚያገኗት. . . ያጠፏታል . . . የሚያጠፏት . . . ያገኟታል” ወይም “ካገኘሃት . . . ታጠፋታለህ . . . ካጠፋሃት . . . ታገኛታለህ” ማግኘት ይህ “መጠበቅ” ወይም “ደንነቱን መጠበቅ” ከሚለው ቃል ጋር ተቀራራቢ ትርጉም ያለው ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜዎቹ፡ “ለመጠበቅ የሚሞክር” ወይም “ለማዳን የሚሞክር” ( ተመልከት) ያጠፋታል ይህ ሰውዬው ይሞታል ማለት አይደለም፡፡ “እውነተኛ ሕይወት አይኖረውም” ለሚለው ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ ( ተመልከት) ነፍሱን የሚያጠፋ ይህ ማለት መሞት ማለት አይደለም፡፡ ይህ ማለት ከራሱ ሕይወት ይልቅ ኢየሱስን መታዘዝ አስፈላጊ መሆኑን መገንዘብ ማለት ነው፡፡ ኤቲ፡ “የራሱን ሕይወት የካደ፡፡” ለእኔ ሲል “በእኔ በማመኑ ምክንያት” ወይም “ለእኔ ሲል” ወይም “በእኔ ምክንያት”፡፡ ይህ በ MAT 10:18. ላይ ካለው “ለእኔ ሲል” ከሚለው ሀረግ ጋር ተመሳሳይ ሀሳብ ያለው ነው፡፡ ያገኛታል ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ትርጉሙ “እውነተኛ ሕይወትን ያገኛል” ማለት ነው፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ሊያጋጥማቸው የሚችለውን ስደት መፍራት የሌለባቸው በምን ምክንያት እንደሆነ ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡ የሚ ይህ እንዲህ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል “ማንም” ወይም “ማንም ሰው” ወይም “ይህን ያደረገ ሰው” የሚቀበል ይህ በ MAT 10:14 ውስጥ “መቀበል” ከሚለው ቃል ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ትርጉሙም “እንደ እንግዳ መቀበል ማለት ነው፡፡” እናንተ በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስ እያስረማራቸው ያሉትን ዐሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ነው፡፡ የላከኝን ይቀበላል። “የላከኝን እግዚአብሔር አብን ይቀበላል”
አያያዥ ዓርፈተ ነገር ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ለመስበክ ሲወጡ ምን ማድረግ እንዳለባቸው እና ምን ምን ነገር እንደሚያጋጥማቸው ማስተማሩን አጠናቀቀ፡፡ የሚሰጥ ሁሉ “የሚሰጥ ማንኛውም ሰው” ማንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ ቀዝቃዛ ጽዋ ውኃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ፥ ይህ እንዲህ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል “የእኔ ደቀ መዝሙር ስለሆነ ከእነዚህ ከታነናናሺቹ ለአንዱ ቀዝቃዛ ውሃ የሚሰጥ ማንም ሰው” ወይም “ከእነዚህ ደቀ መዛሙርቶቼ መካከል ለአንዱ ቀዝቃዛ ውሃ እንዲጠጣ የሚሰጥ ማንኛውም ሰው” ዋጋው አይጠፋበትም። “ይህ ሰው በእርግጥ ሽልማቱን ይቀበላል” ( ተመልከት) አያጣም “አይከለከልም”፡፡ ይህ በምንም ዓይነት መንገድ ንብረቱን ከመውሰድ ጋር አይገናኝም፡፡
አጠቃላይ መረጃ ይህ በታሪከው ውስጥ ጸሐፊው ኢየሱስ ለመጥመቁ ዮሐንስ ደቀ መዛሙርት ጥያቄ ምን ዓይነት ምላሽ እንደሰጠ የሚተርከው ታሪክ ጅማሬ ነው፡፡ ( ተመልከት) ከዚያ አለፈ ይህ ሀረግ የአዲስ ታሪክ ጅማሬ መሆኑን የሚያሳይ ነው፡፡ የአንድ ታሪክ ጅማሬን ማሳያ መንገድ በቋንቋችሁ ውስጥ ካለ ያንን መጠቀም ትችላላችሁ፡፡ “ከዚያ” ወየም “ከዚያ በኋላ” በሚሉ ቃላት ሊተረጎም ይችላል፡፡ ማዘዙን ይህ ቃል “ማስተማር” ወይም “ትዕዛዝ መስጠት” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ዐሥራ ሁለቱ የእርሱ ደቀ መዛሙርት ይህ በኢየሱስን የተመረጡን ዐሥራ ሁለቱን ያመለክታል፡፡ አሁን “በዚያን ጊዜ”፡፡ ይህንን ሳትተረጉሙት ማለፍ ትችላላችሁ፡፡ ዮሐንስ በእስር ቤት ሆኖ በሰማ ጊዜ አማራጭ ትርጓሜዎች፡ “በእርስ ቤት ያለው ዮሐንስ በሰማ ጊዜ” ወይም “ሌሎች ሰዎች በእርስ ላይ ላለው ለዮሐንስ በነገሩት ጊዜ” በደቀ መዛሙርቱ በኩል መልዕክትን ላከ መጥመቁ ዮሐንስ በራሱ ደቀ መዛሙርት በኩል ወደ ኢየሱስ መልዕክትን ላከ እንዲህም አለው “እርሱን” የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው ኢየሱስ ነው፡፡ የሚትመጣው አንተ ነህን “የሚትመጣው” ወይም “ትመጣለህ ተብለህ የሚትጠበቀው” ተብሎ ይተርጎም ይህ የሚያመለክተው መስሑን ወይም ክርስቶስን ነው፡፡ ( ተመልከት) ሌላ እንፈለግ “ሌላ እንጠብቅ”፡፡ “እኛ” የሚለው ተውላጠ ስም ሁሉንም አይሁዳዊንን የሚያመለክታል እንጂ የዮሐንስን ደቀ መዛሙርት ብቻ አይደለም፡፡
ለዮሐንስ መልሱ ነገሩት “ለዮሐንስ ነገሩት”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ለሕዝቡ ስለመጥመቁ ዮሐንስ መናገር ጀመረ፡፡ ምን ልታዩ ወጣችሁ . . . ንፋስ? ኢየሱስ ሕዝቡ ስለመጥመቁ ዮሐንስ እንዲያስቡ ለማድረግ እነዚህ ሦስት ደረጃዎች ያሉት ጥያቄ ጠየቃቸው፡፡ እንዲህ ሊተረጎም ይችላል “ንፋስ . . . ለማየት ነው የወጣችሁትን? በእርግጥ አይደለም!” ወይም “በእርግጠኝነት ንፋስን ለማየት አልወጣችሁም!” ( ተመልከት) በንፋስ የሚወዛወዝ ሸንበቆ ይህ እንዲህ ሊሆን ይችላል 1) በዮርዳኖስ ወንዝ አጠገብ የሚበቅሉ ተክሎች ወይም 2) አንድን ሰው ለማመልከት የቀረበ ምሳሌያዊ ንግግር፡ “በንፋስ እንደሚዠዋዠው ሸንበቆ ያለ ሰው፡፡” ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ሁለት አማራጭ ትርጓሜዎች ይኖሩታል፡ እንዲህ ዓይነቱ ሰው 1) በቀላሉ በንፋስ አማካኝነት የሚንቀሳቀስ፣ ይህ ሀሳቡን በቀላሉ የሚለውጥ ሰውን ለማመልከት ጥቅም ላይ የዋለ ምሳሌያዊ አነጋገር ነው፡፡ ወይም 2) ንፋሱ ስነፍስ ድምፅ የሚያሰማ፡፡ ይህ ምሳሌያዊ ገለጻ ብዙ ነገር ይናገራል ይሁን እንጂ ይህን ያኸል ጠቃሚ ነገር አይናገርም፡፡ ( and ተመልከት) ሸንበቆ “ረጅም፣ ሳር መሰል ተክል” ለስላሳ ልብስ የለበሰ “ውድ ልብስ የለበሰ”፡፡ ሀብታሞች ይህንን ዓይነት ልብስ ይለብሱ ነበር፡፡ የምር ይህ ቃል ብዙ ጊዜ “እነሆ” በሚል ቀጥሎ ለሚመጣው ሀሳብ ትኩረት መስጠት እንደሚያስፈልግ በሚያሳስብ ቃል ተተርጉሟል፡፡ ተለዋጭ ትርጉሙለ “በእርግጥ”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ለሕዝቡ ስለ መጥመቁ ዮሐንስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ አጠቃላይ መረጃ፡ በቁጥር 10 ላይ ኢየሱስ ከነቢይ ሚልክያስ መጽሐፍ በመጥቀስ የመጥመቁ ዮሐንስ ሕይወት እና አገልግሎት በተነገረው ትንቢት መሠረት መሆኑን አሳይቷል፡፡ ነገር ግን ምን ልታዩ ወጣችሁ - ነብይ ይህ ስለመጥመቁ ዮሐንስ የተጠየቁ ተከታታይ ጥያቄዎች ቀጣዩ ክፍል ነው፡፡ ( ተመልከት) ነገር ግን ምን ልታዩ ወጣችሁ - ነብይ? አዎን እላችኋለሁ “እናንተ” የሚለው በብዙ ቁጥር የተገለጸው ተውላጠ ስም በሁለቱም ሁኔታዎች ውስጥ ሕዝቡን የሚያመለክት ነው፡፡ ከነቢይም የሚበልጥ “ተራ ነቢይ ያለሆነ” ወይም “ከተራ ነቢይ በጣም የሚበልጥ” ይህ እርሱ ነው “ይህ” መጥመቁ ዮሐንስ የሚያመለክት ነው፡፡ ስለ እርሱ የተጻፈው እርሱ ነው “እርሱ” የሚው ቃል “በቀጣዩ ሀረግ ውስጥ “መልዕክተኛዬ” የተባለው የሚያመለክት ነው፡፡ መልዕክተኛዬን እልካለሁ “እኔ” የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው እግዚአብሔር ነው፡፡ የዚህ የብሉይ ኪዳን ትንቢት ጸሐፊ እግዚአብሔር የተናገረውን በቀጥታ ጽፏል፡፡ በፊትህ “ከፊትህ” ወይም “ከአንተ በፊት ይሄድ ዘንድ፡፡” “አንተ” የሚለው ተውላጠ ስም የነጠላ ቁጥር ነው፡፡ ምክንያቱም በትምህርተ ጥቅስ ውስጥ እግዚአብሔር ስለ መስሑ የተነገረ ነው፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ለሕዝቡ ስለ መጥመቁ ዮሐንስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ከሴቶች ከተወለዱ ሁሉ “ሴቶች ከወለዷቸው ሰዎች መካከል” ወይም “በምድር ላይ ከኖሩ ሰዎች መካከል” ከመጥመቁ ዮሐንስ የሚበልጥ ማንም የለም ኤቲ፡ “መጥመቁ ዮሐንስ ትልቁ ነው” በመንግስተ ሰማያት እግዚብሔር በሚመሰርተው አገዛዝ ውስጥ፡፡ ኤቲ፡ “ወደ መንግስተ ሰማየት ከሚገቡ ሰዎች መካከል” ከእርሱ የሚበልጥ የለም “ከመጥመቁ ዮሐንስ በላይ ጠቃሚ የለም” ከመጥመቁ ዮሐንስ ዘመን ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ “”ከመጥምቁም ከዮሐንስ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ” መንግሥተ ሰማያት ትገፋለች፥ ግፈኞችም ይናጠቋታል። አማራጭ ትርጓሜዎቹ 1) ግፈኞች በግፍ ይናጠቁታል ወይም 2) “ሰዎች የመንግስተ ሰማይን ዋና ሀሳብ ያሳድዳሉ እንዲሁም ግፈኞች ልቆጣጠሩት ይሞክራሉ” ወይም 3) “መንግስተ ሰማያት በኃይል ወደፊት ትሄዳለች እንዲሁም ኃይለኛ የሆኑ ሰዎች የዚህ አካል ለመሆን ይፈልጋሉ፡፡”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ለሕዝቡ ስለ መጥመቁ ዮሐንስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ሕግ “የሙሴ ሕግ” ዮሐንስ “መጥመቁ ዮሐንስ” እና አናንተ ከሆነክ “አናንተ” የሚለው ተውላጠ ስም በሕዝቡ መካከል ያሉ ሰዎችን ነው፡፡ ይህ ኤልያስ ነው “ይህ” መጥመቁ ዮሐንስ የሚያመለክት ነው፡፡ ይህ ሀረግ መጥመቁ ዮሐንስ በብሉይ ኪዳን የተገለጸው የነብዩ ኤልያስ ጋር ተዛምዶ ያለው ነው ይሁን እንጂ መጥመቁ ዮሐንስ ኤልያስ ግን ማለት አይደለም፡፡ ( ተመልከት) የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ ኤቲ፡ “የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ” የሚሰማ ጆሮ ያለው “መስማት የሚችል ጆሮ ያለው” ወይም “የሚሰማኝ ሁሉ” ይስማ በደንብ ይስማ” ወይም “ለተናገርኩት ነገር ትኩረት ይስጥ”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ለሕዝቡ ስለ መጥመቁ ዮሐንስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ይህን በምን እመስለዋለሁ? ይህ የጥያቄ መጀመሪያ ነው፡፡ይህንን ጥያቄ ኢየሱስ የተጠቀመው በዚያ ዘመን ይኖር የነበረውን ሕዝብ እና ሕጻናት በገቢያ ሥፍራ ከሚያደርት ነገር ጋር በማነጻጸር ነው፡፡ በጥያቄ ጀምሯል፡፡ “ ( ተመልከት) በገበያ የሚቀመጡትን ልጆች ይመስላሉ፥ እነርሱም በዚያ ተቀምጠው እርስ በእርሳቸው ይጠራራሉ፡፡ ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ትርጉም እንደዚህ ሊሆን ይችላል 1) ኢየሱስ “ዋሽንት ነፋላቸው” እንዲሁም ዮሐንስ “አለቀሰላቸው” ነገር ግን “ይህ ትውልድ” ለመደነስም ሆነ ለማልቀስ አሻፈረኝ አለ፡፡ ይህ የመታዘዝ ምሳሌ ነው፡፡ ወይም 2) ፈሪሳዊያን እና ሌለች ሃይማኖታዊ መሪዎች እነርሱ በሙሴ ሕግ ላይ የጨመሯቸውን ሕጎች አልታዘዝ አለ በማለት ሕዝቡን ይወቅሱታል፡፡ ( ተመልከት) ይህ ተውልድ “በዚህ ዘመን የሚኖሩ ሰዎች” ወይም “እነዚህ ሰዎች” ወይም “እናንተ የዚህ ዘመን ሰዎች” የገቢያ ሥፍራ ይህ ትልቅ የሆነ ሰዎች የተለያዩ ነገሮችን የሚገዙበትን እና የሚሸጡበት ክፍት ሥፍራ ነው፡፡ ዋሽንት ተጫወትንላችሁ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በገቢያ ሥፍራ የተቀመጡትን ልጆች ነው፡፡ “እናንተ” የሚለው ቃ የሚያመለክተው “ይህንን ተውልድ” ነው ወይም ሙዝቃ ሰምቶ ምንም ምላሽ ያልሰጠውን ሕዝብ ነው፡፡ ዋሽንት የመሰለ የሙዚቃ መሣሪያ ይህ ረጅም የሆነ የትንፋሽ የሙዚቃ መሣሪያ ነው፡፡ እንዲሁም አልደነሳችሁም “ይሁን እንጂ በሙዚቃው አልተጫወታችሁም” ወይም አላለቀሳችሁም "ከእኛ ጋርም አላለቀሳችሁም"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ለሕዝቡ ስለ መጥመቁ ዮሐንስ መናገሩን አጠናቀቀ፡፡ ምግብ ሳይበላና ሳይጠጣ "ምግብ ሳይበላ" ይህ ዮሐንስ ምንም ዓይነት ምግብ በልቶ አያውቅም ማለት አይደለም፡፡ ኤቲ፡ “ብዙ ጊዜ ይጾም ነበር” ወይም “ጥሩ ምግብ አይበላም ነበር” (UDB) እንዲህ አሉት፡፡ “እርኩስ መንፈስ አለበት” ኢየሱስ ሰዎች ስለ ዮሐንስ የተናገሩትን በቀጥታ ጠቅሷል፡፡ ይህ በቀጥታ እንዲህ ሊጠቀስ ይችላል ፡ “እነርሱም እርኩስ መንፈስ አለበት አሉት” ወይም “ዳብሎስ አለበት አሉት” ወይም “እርኩስ መንፈስ አለበት ብለው ከሰሱት”( ተመልከት) እነርሱ “እነርሱ” የሚለው ተውላጠ ስም በዚያ ዘመን ይኖሩ የነበረው ሰዎችን ያመለክታል፡፡ የሰው ልጅ በዚያ ዘመን ይኖሩ የነበሩ ሰዎች ኢየሱስ የሰው ልጅ እንደሆነ መረዳት ይኖርባቸው ብሎ ይጠብቅ ስነበር እንዲህ ተብሎ መተርጎም ይችላል “እኔ የሰው ልጅ እነርሱ ግን እንዲህ አሉት፣ “እነሆ፥ በላተኛው ኢየሱስ እንደ የሰው ልጅነቱ ሰዎች ስለ እርሱ የተናገረውን ጠቅሷል፡፡ ይህንን በትምህርት ጥቅስ ውስጥ ሳናስቀምጥ እንዲህ ሊተረጎም ይችላል፡ “በታለተኛ ነው አሉት” ወይም “ብዙ ይበላል ብለው ከሰሱት”፡፡ የሰው ልጅ የሚለው ሀረግ 1እኔ የሰው ልጅ” ብለህ ከተጎምህ ይህንን ደግሞ “እኔን በታለተኛ ነው አሉኝ” ብለህ መተርም ትችላለህ፡፡ በታለተኛና ነው "እርሱ በላተኛ ነው” ወይም “ሁል ጊዜ ብዙ ምግብ ይበላል” ጠጭ "ጠጭ" ወይም "ብዙ አልኮል ሁል ጊዜ ይጠጠቃል" ይሁን እንጂ ጥበብም በሥራዋ ጸደቀች። ይህ ምናልባትም ኢየሱስ ከሁኔታው ጋር ተስማሚ የሆነ ምሳሌን የተናገረበት ነው፡፡ ምክንያቱም ሕዘቡም እርሱ እና ዮሐንስን ስለ ጥበባቸው አልተቀበሏቸውም፡፡ በ UDB ውስጥ ባለው መሠረት በቀጥታ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ( ተመልከት) ጥበብ ጸደቀች በዚህ ገለጻ መሠረት ኢየሱስ ጥበብን በሴት ይመስላታል፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ ጠበብ ከእግዚአብሔር ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት እንደሚያደረገን የሚናገር ሳይሆን ጥበብ ራሱ ትክክለኛ እንደሆነች የተገለጸበት ነው ( ተመልከት) በሥራዎቿ “እርሷ” የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው “”ኢየሱስ በሴት የመሰላትን ጥበብን ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ኢየሱስ ከዚህ በፊት የተለያዩ ተዓምራትን ባደረገባቸው ሥፍራዎች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን መገሰጽ ጀመረ፡፡ ከተማዎቹን ገሰጸ ኢየሱስ በዚህ ሥፍራ ላይ ምሌን በመጠቀም በከተማዎቹ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ትክክለኛ ስላልሆነው ሥራቸው ገሰጸቻ ( ተመልከት) ከተማዎች "ከተማዎች" ታላላቅ ተዓምራት የተደረጉባቸው ይህ እንዲህ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡ “ብዙዎቹን ታላላቅ ተዓራትን ያደረገባቸው ሥፍራዎች” ( ተመልከት) ታላላቅ ተዓምራት ኤቲ፡ “ታላላቅ ሥራዎች” ወይም “ታላላቅ ኃይል” ወይም “ተዓምራት” ንሰሓ ስላልገቡ “እነርሱ” የሚለው ተውላጠ ስም በከተማዎቹ ውስጥ የሚኖሩ ንሰሓ ያልገቡትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ ወዮልሽ ኮራዚ፤ ወዮልሽ ቤተ ሳይዳ! ኢየሱስ ኮራዚ እና ቤተ ሳይዳ የተባሉ ከተማዎች የሚደምጡ አድርጎ ነው የተናገረው፡፡ ይሁን እንጂ እነርሱ አይሰሙን፡፡ ( ተመልከት) ኮራዚ . . . ቤተ ሳይዳ . . . ጢሮስ . . . ሲዶና በእነዚያ ከተሞች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ለማመልከት የዋለ ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ ( ተመልከት) እናንተ የተደረገው ተአምራት በጢሮስና በሲዶና ተደርጎ ቢሆን፥ ይህ እንዲህ ሊተረጎም ይችላል: "በእናንተ መካከል ያደረኩትን ተዓምራት በጢሮስና በሲሶና ባደረግ ኖሮ” ( ተመልከት) ወዮልሽ . . . በእናንተ መካከል የተደረገው “አንተ” የሚለው ተውላጠ ስም የተገለጸወ በነጣ ቁጥር ነው፡፡ ከብዙ ጊዜ በፊት ንስሐ በገቡ ነበርና። በዚህ ሥፍራ “እነርሱ” ተብሎ የተገለጸው የጢሮስና ሲዶና ሰዎች ነው፡፡ ንሰሓ "ስለ ኃጢአታቸው ይቅርታን በጠየቁ ነበር" በፍርድ ቀን ከእናንተ ይልቅ ለጢሮስና ለሲዶና ይቀልላቸዋል። "በፍርድ ቀን ከእናንተ ይልቅ እግዚብሔር ለጢሮስ እና ለሲዶና የተሻለ መምህረት ያደርግላቸዋል" ወይም "እግዚብሔር ከጢሮስ እና ከሶዶና ሐህዝቦች ይልቅ እግዚአብሔር እናንተን ይቀጣል፡፡” በተዘዋዋር የተገለጸው መረጃ “ምንም እንኳ ያደረኳቸውን ተዓምራትን ቢትመለከቱም ንሰሓ ስላልገባቹ እና በእኔ ስላላመናችሁ፡፡” ( ተመልከት) ከአንተ ይልቅ በዚህ ሥፍራ “አንተ” የሚለው ተውላጠ ስም በነጠላ ቁጥር ሲሆን ኮራዚ ወይም ቤተ ሳይዳን ያመለክታል፡፡ ( ተመልከት)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ኢየሱስ ከዚህ በፊት ተዓምራት ያደረገባቸው ከተማዎች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን መገሰጹን ቀጥሏል፡፡ . እንች ቅፍርናሆም በዚህ ሥፍራ ላይ ኢየሱስ በቅርፍናሆን የሚኖሩ ሰዎች ልክ እንደሚያደምጡ አድርጎ ይናገራል ይሁን እንጂ እነርሱ እየሰዳመጡት አይደለም፡፤ “አንተ” የሚለው ተውላጠ ስም በነጠላ ቁጥር የተገለጸ ሲሆን በእነዚህ ሁለት ጥቅሶች ውስጥ ቅፍርናሆምን የሚያመለክት ነው፡፡ ( and ተመልከት) ቅፍርናሆም . . . ሶዶም የእነዚህ ከተሞች ስም በቅፍርናሆም እና ሶዶም ውስጥ ለሞኖሩ ሰዎች ምሳሌ ሆኖ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ( ተመልከት) እስከ ሰማይ ከፍ አልኩ ብለስ ታስቢያለሽ? የቅፍርናሆም ሕዝቦች ስላላቸው ትምክት ለመገሰጽ ኢየሱስ የተጠቀመው ጥያቄ ነው፡፡ በዚህ ዓይነት መንገድ ሊተረጎም ይችላል “እስከ ሰማይ እሄዳለሁ?" ወይም “እግዚአብሔር ያከብረኛል ብለሽ ታስቢያለሽ?" ( እና ተመልከት) ከፍ ከፍ እላለሁ "እከብራለሁ" ( ተመልከት) ወደ ሲኦል ትወርጂያለሽ "እግዚአብሔር ወደ ሲኦል ያወርድሻ" ( ተመልከት) በአንቺ የተደረገው ተአምራት በሰዶም ተደርጎ ቢሆን፥ "በእናንተ ያደረኳቸውን ተዓምራት በሶዶም አድርጌ ቢሆን ኖሮ" ( ተመልከት) ታላላቅ ነገሮች "ታላላቅ ሥራዎች" ወይም "የኃይል ሥራ" ወይን "ተዓምራት" እስከ ዛሬ በኖረች ነበርና። “እርሷ” የሚለው ተውላጠ ስም የሶዶምን ከተማ ያመለክታል፡፡ በፍርድ ቀን ከአንቺ ይልቅ ለሰዶም አገር ይቀልላታል። ይህ እንዲህ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል “በፍርድ ቀን እግዚብሔር ከእናንተ ይልቅ ለሶዶም ምድር ይበልይ ምህረት ያደርግላታል” ወይም “በፍርድ ቀን እግገዚአብሔር እናንተ ከሶዶም ይልቅ ይቀጣችኋል”፡፡ ይህ በተዘወዘዋር መልኩ የሚሰጠው መረጃ “ምንም እንኳ እኔ የሠራኋቸውን ተዓምራትን ቢትመለከቱም ንሰሓ ስላልገባቹ እና በእኔ ስላለመናችሁ” ( ተመልከት)
አጠቃላይ መረጃ: በቁጥር 25 እና 26 ላይ በሕዝቡ መካከል ሆኖ በሰማይ ወደሚኖረው አባቱ ጸለየ፡፡ በቁጥር 27 እንደገና ለሕዝቡ መናገር ጀመረ፡፡ ኢየሱስ እንዲህ የሚል ምላሽ ሰጠ ከዚያም እንዲህ አለ ይህ እንዲህ ማለት ሊሆን ይችላል 1) በ MAT 10:5 የተላኩት የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ከሄዱበት ተመልሰዋል (MAT 12:1 ተመልከት) እንዲሁም አንድ ሰው ስላለው አንድ ነገር ኢየሱስ ምላሽ እየሰጠ ነው ወይም 2) ኢየሱስ ንሰሓ ስላልገቡት ከተሞች የተናገረውን የፍረድ ንግግር አጠቃሏል፡ “ከዚህ በተጨማሪ ኢየሱስ እንዲህ አለ፡፡” አባት . . . ልጅ በእግዚአብሔር እና ኢየሱስ መካከል ያለውን የአባት እና ልጅ ግንኙነት የሚያሳይ የማዕረግ ስም ነው ( የሰማይ እና የምድር ጌታ ይህንን እንደ ምሳሌ መረደት ይቻላል “በሰማይ እና በምደር ባሉት ነገሮቸ ሁሉ ላይ ጌታ የሆነ” ወይም “የዓለማት ሁሉ ጌታ” ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ለሕፃናት ስለ ገለጥህላቸው “እነዚህን ነገሮች” የሚለው ሀረግ ምንን እንደሚያመለክት ግልጽ ነው፡፡ ይህ ምን ማለት እንደሆነ በግልጽ ቋንቋ ለመናገር አማራጭ ትርጉም ተመራጭ ይሆናል፡ “ጠብባን እና የተማሩ ሰዎች ለማወቅ ያልተፈቀደላቸውን እውነት ምንም ለማያውቁ ሰዎች ገለጥክላቸው፡፡” ይህንን ነገር ከ . . . ሰወርክ “ይህንን ከ. . . ሰወርክ” ወይም “ይህንን ነገር ለ . . . አልገለጥክም”፡፡ አልገለጥም የሚለው ግሥ “የመገለጥ” ተቃራኒ ነው፡፡ ጠቢባን እና አዋቂዎች "ጠቢባን እናነአዋቂዎች የሆኑ ሰዎች” ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ጠቢባን እና አዋቂዎች እንደሆኑ የሚያስቡ ሰዎች” ( ተመልከት) ገለጥክላቸው “አስታወካቸው”፡፡ “ለእርሱ” የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው በዚህ ቁጥር መጀመሪያ አከባቢ የተጠቀሰውን “እነዚህ ነገሮች” የሚለውን ነው፡፡ ላልተማሩ፣ እንደ ትንንሽ ሕጻናት ላሉት ይህ አጠቃላይ ሀረግ “ትንንሽ ልጆች1 እና “ያልተማሩ” ወይም “የማያውቁ” የሚለውን በውስጡ አጠቃሎ በመያዝ የተተረጎመ ነው፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ምንም የማያውቁ ትንንሽ ልጆች” ይህ በአንተ ፊት መልካም ፈቃድህ ሆነ በፊትህ መልካም ፈቃድ ሆነ - "ምክንያቱም ይህንን ማድረግ መልካም እንደሆነ ተመለከትህ"
እንደ ትንንሽ ሕጻናት ያሉ ጠብባን ያልሆኑ ወይም በጣም ያልተማሩ ሰዎችን ወይም ጠብባን እና በሚገባ የተማሩ እንዳልሆኑ ለሚያውቁ ሰዎች ለማመልከት ጥቅም ላይ የዋለ ምሳሌ ነው፡፡ ( ተመለልከት) ይህ በአንተ ፊት መልካም ፈቃድህ ሆነ በፊትህ መልካም ፈቃድ ሆነ - "ምክንያቱም ይህንን ማድረግ መልካም እንደሆነ ተመለከትህ"
ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል፤ ይህ እንዲህ ባለ መንገድ ሊተረጎም ይችላል፡ “አባቴ ሁሉን ነገር ሰጥቶኛል” ወይም “አባቴ ሁሉን ነገር ለእኔ ሰጥቶኛል”፡፡ እግዚአብሔር አብ ከእግዚአብሔር ወልድ፣ ከኢየሱስ ጋር ዘላለማዊ ግንኙነት ያለው ሲሆን ይም በእግዚአብሐየር አብ እና ወልድ መካከል ባለ የአባት እና ልጅ ግንኙነት ተገልጧል፡፡ “አባት” እና “ልጅ” የሚሉ ቃላት በመጀመሪያዎቹ ቅዱሳት መጽሐፍ ውስጥ ጥቅም ላይ የዋሉት ይህንን ግንኙነት ለመግሌ ነው ( እና ተመልከት ከአብ በቀር ልጅን የሚያውቅ የለም "ልጅን የሚያውቅ አብ ብቻ ነው፡፡" አባት እና ልጅ በእርግጠኝነት እርስ በእርስ የእውነት የሚተዋወቁ ናቸው (ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር)፡፡ ልጅን የሚያውቅ ካላቸው ግንኙነተ የተነሳ ልጅን ማወቅ ልጅ በዚህ ሥፍራ ላይ ኢየሱስ ራሱን በሦስተኛ መደብ ይጠራል፡፡ ( ተመልከት) ከልጅ በስተቀር አባትን የሚያውቅ ማንም የለም “ከወልድም በቀር አብን የሚያውቅ የለም።” አብን የሚያውቅ ከግል ግንኙነታች የተነሳ ወልድም ሊገለጥለት ከሚፈቅድ በቀር ለተርጓሚዎች ምክር፡ "ሰዎች አብ ማን እንደሆነ ማወቅ የሚችሉት ልህ አብን ልገልጥላቸው ከወደደ ብቻ ነው፡፡”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ኢየሱስ ለለሕዝቡ ማናገሩን ጨረሰ፡፡ ደካች እና ሸክም የከበደባችሁ ይህ ምሳሌ የአይሁድ ሕግ “ቀንበር” የሚያመለክት ነው፡፡ ( ተመልከት) እኔም አሳርፋችኋለሁ "ከድካማችሁ እና ሸክማችሁ አሳርፋችኋለሁ" ( ተመልከት) ቀንበሬን ተሸከሙ “እናንተ” የሚለው ተውላጠ ስም “ደካሞች እና ሸክም የከበደበባችሁ ሁሉ” የሚለውን የሚያመለክት ነው፡፡ የዚህ ምሳሌ ትርጉሙ “የሰጠኋችሁን ሥራ ተቀበሉ” ወይም “ከእኔ ጋር ተባብራችሁ ሥሩ” ( ተመልከት) ሸክሜ ቀሊል ነው “ቀላል” የሚለው ቃል የከባድ ተቃራኒ እንጂ የጨለማ ተቃራኒ አይደለም
አጠቃላይ መረጃ: ይህ አዲስ የታሪኩ አዲስ ክፍል ሲሆን ጸሐፊው በዚህ ክፍል ውስጥ በኢየሱስ አገልግሎት ላይ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ስለመጣው ተቃውሞ ይተርካል፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥም ፈርሳዊያን የእርሱን ደቀ መዛሙርት በሰንበት አሸት መቅጠፋቸውን አስመልክቶ ያቀረቡትን ተቃውሞ እንመለከታለን፡፡ የእርሻ ማሳ ሰብል የተዘራበት መሬት፡፡ ስንዴ በአከባቢያችሁ የማይታወቅ ከሆነ “ሰብል”፣ “ዳቦ ለመጋገር የሚሆን እህል ማብቀያ ሥፍራ” በሚል አጠቃላይ መጠሪያን ተጠቀሙ፡፡ እሸት ይቀጥፉ ይበሉም ጀመር . . . በሰንበት ማድረግ ያልተፈቀደውን ያደርጋሉ በሰዎች ማሳ ውስጥ የሚገኝን እሸት ቀጥፈው መብላት ሌብነት አይደለም፡፡ ጥያቄው በበሰንበት ማድረግ ያልተፈቀደን ነገር ማድረግ ይቻላል ወይ የሚል ነው፡፡ ይህንን የእሼቱን ጫፍ ቀንጠበው እሸቱን ጫፍ ይህ ረጅም ሳሪ ከሚመስለው የስንዴ ተክል ጫፍ ላይ የሚገኝ ነው፡፡ ይህ ጫፍ የተክሉን ፍሬ በውስጡ ይይዛል፡፡ ተመልከት አማራጭ ትርጉሞች፡ “ተመልከት”ወይም “አድምጥ” ወይም “አሁን ለምናገረው ነገር ትኩረት ስጥ”
አጠቃላይ መረጃ: ይህ አዲስ የታሪኩ አዲስ ክፍል ሲሆን ጸሐፊው በዚህ ክፍል ውስጥ በኢየሱስ አገልግሎት ላይ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ስለመጣው ተቃውሞ ይተርካል፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥም ፈርሳዊያን የእርሱን ደቀ መዛሙርት በሰንበት አሸት መቅጠፋቸውን አስመልክቶ ያቀረቡትን ተቃውሞ እንመለከታለን፡፡ የእርሻ ማሳ ሰብል የተዘራበት መሬት፡፡ ስንዴ በአከባቢያችሁ የማይታወቅ ከሆነ “ሰብል”፣ “ዳቦ ለመጋገር የሚሆን እህል ማብቀያ ሥፍራ” በሚል አጠቃላይ መጠሪያን ተጠቀሙ፡፡ እሸት ይቀጥፉ ይበሉም ጀመር . . . በሰንበት ማድረግ ያልተፈቀደውን ያደርጋሉ በሰዎች ማሳ ውስጥ የሚገኝን እሸት ቀጥፈው መብላት ሌብነት አይደለም፡፡ ጥያቄው በበሰንበት ማድረግ ያልተፈቀደን ነገር ማድረግ ይቻላል ወይ የሚል ነው፡፡ ይህንን የእሼቱን ጫፍ ቀንጠበው እሸቱን ጫፍ ይህ ረጅም ሳሪ ከሚመስለው የስንዴ ተክል ጫፍ ላይ የሚገኝ ነው፡፡ ይህ ጫፍ የተክሉን ፍሬ በውስጡ ይይዛል፡፡ ተመልከት አማራጭ ትርጉሞች፡ “ተመልከት”ወይም “አድምጥ” ወይም “አሁን ለምናገረው ነገር ትኩረት ስጥ”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ኢየሱስ ለፈርሳዊያን ትችት ምላሽ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ አናንተ . . . አናንተ ፈርሳዊያን በ . . . ውስጥ እንዲህ የሚል ቃል አላነበባችሁምን “ሕግ ምን እንደሚል ታውቁ ዘንድ የሕግ መጽሐፍትን አላነበባችሁምን" ( ተመልከት) ሰንበትን አያከብሩም "በሌሎች ቀናት የሚያደርጉትን ነገር በሰንበትም ያደርጋሉ" ጥፋት የለባቸውም "እግዚብሔር አይቀጣቸውም" ከመቅደስ የሚበልጥ በዚህ አለ "ከመቅደሱ ይበልጥ ጠቃሙ የሆነ”፡፡ ኢየሱስ የሚበልጠው ብሎ የተናገረው ስለ ራሱ ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ኢየሱስ ለፈሪሳዊያን ምላሽ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ አጠቃላይ መረጃ፡ በቁጠር 7 ላይ ኢየሱስ ፈሪሳዊያንን ለመገሰጽ ከነብዩ ሆሴ መጽሐፍ ጠቅሷል፡፡ ብታውቁ ኖሮ "አታውቁም" እናንተ . . . እናንተ ፈሪሳዊያን ምሕረትን እወዳለሁ መሥዋዕትንም አይደለም መሥዋዕት ጥሩ ነገር ነው ነገር ግን ምህረት ግን ይሻላል፡፡ ( ተመልከት) ይህ ማለት ምን ማለት ነው "እግዚአብሔር በቅዱሳት መጽሐፍቱ አማካኝነት ምን አለ" እወዳለሁ “እኔ” የሚለው ተውላጠ ስም እግዚአብሔርን የሚያመለክት ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ፡ በዚህ ሥፍራ ፈሪሳዊያን ኢየሱስ በሰንበት አንድ ሰውን መፈወሱን ወደተቃወሙበት የታሪኩ አቅጣጫ ይለወጣል፡፡ ኢየሱስ ከዚያ አልፎ ሄደ "ኢየሱስ የእርሻ ማሳውን ለቆ ወጣ" የእነርሱ ኢየሱስ እየተናገራቸው ያሉት ፈሪሳዊያን ምኩራብ እነሆ “እነሆ” የሚለው ቃል በታሪክ ውስጥ አዲስ ሰውን ያስተዋውቀናል፡፡ በቋንቋችሁ እንዲህ ዓይነት ነገር ማድረግ ይቻል ይሆናል፡፡ እጁ የሰለለች ሰው ነበረ "የሰለለች" ወይም "ያጠረች"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ኢየሱስ ለፈሪሳዊያን ትችት ምላሽ ሰጠ፡፡ ከእናንተ . . . ይዞ የማያወጣው ሰው ማን ነው? አማራጭ ትርጉም፡ “ሁላችሁም . . . ጎትታችሁ ታወጣላችሁ ( ተመልከት) እናንተ . . . እናንተ ፈሪሳዊያን ያለው "ያለው ሰው" በዚያ የሚተወው "በጉን በጉድጓድ ውስጥ የሚተወው" መልካም ማድረግ በሕግ ተፈቅዷል "መልካም የሚያደርጉ ሰዎች ሕጉን እየተላለፉ አይደለም” ወይም “መልካም የሚያደርጉ ሰዎች ሕጉን እየታዘዙ ነው"
ሰው የሰለለች እጅ ያለው ሰው እጅህን ዘርጋ "እጅህን አንሳ" ወይም እጅህን ዘርጋ" እርሱ ሰውዬው እጁ የሰውዬው እጅ ጤናው ተመለሰች "ሙሉ ለሙሉ ተፈወሰ" ወይም "ሙሉ ጤነኛ ሆነ" በእርሱ ላይ ተማከሩበት "እንዲያጠፉት ተማከሩ" እንዴት አድርገው "ዘዴ ፈለጉ" እርሱን ለመግደል ኢየሱስን ለመግደል h
አጠቃላይ መረጃ፡ ይህ ታሪክ እንዴት የኢየሱስ ተግባር የነብዩ ኢሳያስን ፍጻሜ እንደሆነ ያሳያል፡፡ ይህ "ፈሪሳዊያን እርሱን ለመግደል አቀዱ" ትቷቸው ሄደ "ተዋቸው" እንዳይገልጡትም ነገራቸው "ስለ እርሱ ለሌላ ለማንም ሰው እንዳይናገሩ" በነቢዩ በኢሳይያስ የተባለው ይፈጸም ዘንድ እንዲህ ሲል፦ "እግዚአብሔር በነብዩ ኢሳያስ አማካኝነት የተናገረው እና የተጻፈው"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: በዚህ ክፍል ውስጥ ጸሐፊው የኢየሱስ አገልግሎት በነብዬ ኢሳያስ የተጻፈው የትንቢት ቃል ፍጻሜ መሆኑን ለማሳየት ጠቅሶታ፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጸሐፊው ነብዩ ኢሳያስን መጥቀሱን ቀጥሏል፡፡ የተቀጠቀጠን ሸምበቆ አይሰብርም "ደካማ ሰዎችን አያጠቃም” ( ተመልከት) የተቀጠቀጠ "በግማሽ የተሰበረ ወይም ጉዳት የደረሰበት” የሚጤስን የጥዋፍ ክርም የጥዋፍ ክር አንድ ጊዜ መብራት ከጀመረ በኋላ ጠንካራ አይደለም፤ ይህ ደግሞ ረዳት ያሌላቸው ሰዎችን ያመለክታል ( ተመልከት) እስኪ. . . ይህ ከአዲስ ዓረፍተ ነገር ጋር እንዲህ ሊተረጎም ይችላል፡ “ይህን እስኪያመጣ ድረስ ይህንን ያደርጋል” ወደ ድል የሚያደርስ ፍርድን ያመጣል "እኔ ትክክል እንደሆንኩ ሰዎችን ያሳምናል" በእርሱ ስም ለተርጓሚዎች ምክር: "በእርሱ" ( ተመልከት)
አንድ ዕውር ዲዳም የሆነ ሰው "ማየት እና መናገር የማይችል አንድ ሰው" ሕብዙም ሁሉ ተገረሙ "ኢየሱስ ሰወዬውን እንደፈወሰው የተመለከቱ ሰዎች ሁሉ በጣም ተገረሙ"
ይት ተዓምር የዐይነ ስውሩ፣ ደንቆሮው እና በእርኩስ መንፈስ የተያዘው ሰው የመፈወሱ ተዓምር ይህ ሰው በብዔል ዜቡል በአጋንንት አለቃ ካልሆነ በቀር አጋንንትን አያወጣም "ይህ ሰው አጋንትን ማውጣት የቻለበት ብቸኛው ምክንያት የብዔል ዜቡል አገልጋይ በመሆኑ ነው" ይህ ሰው ፈሪሳዊያን ኢየሱስን ያለመቀበላቸውን ለማሳየጥ የእርሱን ስም አይጠሩም ነበር፡፡ እናንተ . . . እናንተ ፈሪሳዊያን
ሰይጣንም ሰይጣንን የሚያወጣ ከሆነ "ሴጣን የራሱን መንግስት ተቃውሞ የሚሠራ ከሆነ" ( ተመልከት) መንግስቱ እንዴት ጸንታ ትቆማለች? "የሴጣን መንግስት ጸንቶ ሊቆም አይችልም" ወይም "የሴጣን መንግስት ይፈራርሳል" ( ተመልከት) ማስወጣት "አስገድዶ ማስወጣት" ወይም "ማበባረር" ወይም "አውጥቶ መወርወር" ወይም "ነቅሎ ማውጣት" ተከታዮቻችሁ በማን ያወጧቸዋል ለተርጓሚዎች ምክር፡ "የእናንተ ተከታዮች አጋንትን የሚያስወጡት በብዔል ዘቡል ኃይል አማካኝነት ነው" (ወይም UDB ተመልከት) ( ተመልከት) እነርሱ ፈራጆች ይሆኑባችኋል ለተርጓሚዎች ምክር፡ "አጋንትን በእግዚአብሔር ኃይል የሚያስወጡት የእናንተ ተከታዮች እኔን በብዔል ዘቡል ኃይል አጋንት ያስወጣል በማለታችሁ በእናንተ ላይ ይፈርዳሉ"
ወደ እናንተ ደርሳለች በፈሪሳዊያን ላይ መጣለች በመጀመሪያ ኃይለኛውን ሳያስሩ "ኃይለኛውን በመጀመሪያ በቁጥጥር ሥር ሳያደርጉ" ከእኔ ጋር ያልሆነ "እኔን የማይደግፈኝ” ወይም “ከእኔ ጋር የማይሠራ" የእኔ ተቃዋሚ ነው "እኔን ተቃውሞ ይሠራል" ወይም "ሥራዬን ያፈርሳል" መሰብሰብ ይህ ሰብል መሰብሰብ የሚያመለክት የተለመደ ቃል ነው፡፡ ( ተመልከት)
ማንኛው ኃጢአት እና በእግዚአብሔር ላይ የሚደረግ ስድብ ለሰዎች ይሰረይላቸዋል "ሰዎች የፈጸሟቸው ኃጢአቶች እና ስድቦችን እግዚአብሔር ይቅር ይላቸዋል” ወይም “ኃጢአት የፈጸሙ ሰዎችን ሁሉ እግዚአብሔር ይቅር ይላቸዋል፡፡ ወይም “እግዚብሔር ኃጢአት ያደረጉ ወይም የተሳደቡ ሰዎችን ሁሉ ይቅር ይላቸዋል” ( ተመልከት) በመንፈስ ቅዱስ ላይ ግን የሚናገር ሁሉ አይሰረይለትም። "መንፈስ ቅዱስን የሚሳደብን ግን እገግዚአብሔር ይቅር አይለውም" ( ተመልከት) እንነዲሁም በሰው ልጅ ላይ የሚናገር ኃጢአቱ ይሰረይለታል "የሰው ልጅን በመቃወም የሚነገርን ንግግር እግዚአብሔር ይቅር ይለዋል" በዚህ ዓለም ቢሆን ወይም በሚመጣው ለተርጓሚዎች ምክር፡ "በዚህ ጊዜ . . . በመጪው ጊዜ"
ዛፍዋን መልካም፥ ፍሬዋንም መልካም አድርጉ፥ ወይም ዛፍዋን ክፉ ፍሬዋንም ክፉ አድርጉ። "ፍሬዋ መልካም ከሆነ ዛፏ መልካም እንደሆነች እንዲሁም ፍሬዋ ክፉ ከሆነ ዛፏም ክፉ እንደሆነች ይታወቃል" መልካም . . . ክፉ ይህ ማለት 1) “ጤናማ . . . ጤናማ ያልሆነ” ወይም 2) "የሚበላ . . . የማይበላ" ዘፍ በፍሬው ይታወቃል ይህ እንዲህ ሊሆን ይችላል 1) "ሰዎች አንድ ዘፍ ጤናማ መሆን አለመሆኑን ፍሬውን ተመልክተው ያውቃሉ" ወይም 2) "ሰዎች የዛፉን ፍሬ በመመልከት የዛፉን ዝሪያ ያውቃሉ" ( ተመልከት) እናንተ . . . እናንተ ፈሪሳዊያን በልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራልና። "አንድ ሰው በአንደበቱ የሚናገረው በልቡ ውስጥ ካለው ብቻ ነው” ( ተመልከት) መልካም መዝገብ . . . ክፉ መዝገብ "ትክክለኛ ሀሳቦች. . . ክፉ ሀሳቦች" ( ተመልከት)
እናንተ . . . እናንተ ፈሪሳዊያን ሰዎች ስለሚናገሩት ነገር . . .መልስ ይሰጡበታል፤ "እግዚአብሔር ይጠይቀቸዋል" ወይም "እግዚአብሔር ቃላቸውን ይመዝናል" እርባና የሌለው "ጥቅም የሌለው" ለተርጓሚዎች ምክር: "የሚጎዳ" እነርሱ "ሕዝቡ" ትጸድቃለህ . . . ትኰነናለህ "እግዚአብሔር ያጸድቅሃል . . . እግዚአብሔር ይፈርድብሃል" ( ተመልከት)
መሻት "ፍላጎት" ክፉና አመንዝራ ትውልድ በዚህ ዘመን የሚኖሩ ሰዎች ክፉ ማድረግ ይወዳሉ እንዲሁም ከእግዚአብሔር ታማኞች አይደሉም፡፡ ምንም ዓይነት ምልክት አይሰጣቸውም "ለዚህ ክፉ እና አመንዝራ ትውልድ እግዚአብሔር ምንም ዓይነት ምልክት አይሰጥም" ( ተመልከት) የዮናስ ምልክት ለትርጓሚዎች ምክር፡ "ለዮናስ ምን ሆነ" ወይም "ለዮናስ እግዚአብሔር ያደረገው ተዓምር ምን ነበር” ( ተመልከት) በመሬት ልብ ውስጥ በመቃብር ውስጥ ( ተመልከት)
የነነዌ ሰዎች በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥተው ይፈርዱበታል፤ ለተርጓሚዎች ምክር፡ "የነነዌ ሰዎች ይህንን ትውልድ ይከሳሉ . . . እንዲሁም እግዚአብሔር ክዳቸውን ይሰማል እና በእናንተ ላይም ይፈርዳል” "እግዚአብሔር የነነዌ ሰዎችን እና ይህንን ትውልድ በኃጢአተኛነታቸው ይፈርድባቸዋል ይሁን እንጂ እነርሱ ንሰሓ ገብተዋል፤ እናንተ ግን አልገባችሁም ስለዚህም በእናንተ ላይ ብቻ ይፈርዳል” ( ተመልከት) ይህ ትውልድ ኢየሱስ በኖረበት እና ባገለገለበት ዘመን ይኖሩ የነበሩ ሰዎች ( ተመልከት) የሚበልጥ "ይበልጥ አስፈላጊ የሆነ"
የደቡድ ንግሥተ ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥታ ትፈርድበታለች፤ ለተርጓሚዎች ምክር: "የደቡድ ንግሥት በዚህ ትውልድ ላይ ትፈርዳለች . . . እግዚአብሔርም ፍርዷን ይሰማል በእናንተም ላይ ይፈርዳል” ወይም እግዚአብሔር በደቡቧ ንግሥት እና በዚህ ትውልድ ላይ በኃጢአታቸው ይፈርዳል ይሁን እንጂ እርሷ ንጉሥ ሰለሞንን ስለመጣች እናንተ ግን እኔን ስላልሰማችሁ የሚፈረደው በእናንተ ላይ ብቻ ይሆናል፡፡ ( ተመልከት) የደቡቧ ንግሥት ይህ የአሕዛብ መንግስ ንግሥት ሳባን ያመለክታል ( ተመልከት) ከምድር ዳርቻ መጥታለች "በጣም ሩቅ ከሆነ ሥፍራ መጥታለች” ( ተመልከት) ይህ ትውልድ ኢየሱስ ባገለገለበት ዘመን ይኖሩ የነበሩ ሰዎች ( ተመልከት) የሚበልጥ "ይበልጥ አስፈላጊ የሆነ"
ውሃ የሌለበት ሥፍራ "ደረቅ ቦታ" ወይም "ሰዎች የማይኖሩበት ቦታ" አያገኝም "የሚያርፍበት ቦታ አያገኝም" እንዲህም ይላል "እርኩስ መንፈሱም እንዲህ ይላል" ቢመጣም ባዶ ሆኖ ተጠርጎና አጊጦ ያገኘዋል። ለተርጓሚዎች ምክር፡ "እርኩስ መንፈሱም ቤቱ ጸድቶ እና ሁሉ ነገር ተስተካክሎ ያገኘዋል" ( ተመልከት)
እናቱ የኢየሱስ እናት ወንድሞቹ ይህ እንዲህ ሊሆን ይችላል 1) የእናቱ እና የአባቱ ልጆች ወይም 2) የቅርብ ጓደኞቹ ወይም በእስራኤል ውስጥ ከእርሱ ጋር የሚቀራረቡ
ፍለጋውን "ፈለጉት"
እርሱ ለነገረው "ለኢየሱስ እናቱ እና ወንድሞቹ ልያናግሩት እንደሚፈለጉ ለነገረወ ሰው" እናቴ ማን ናት? ወንድሞቼስ እነማን ናቸው? ለተርጓሚዎች ምክር፡ “እናቴ እና ወንድሞቼ እነማን እንደሆኑ በእርግጥ እነግራችኋለሁ" ( ተመልከት) ማንም "ማንም" አባት ይህ ለእግዚአብሔር በጣም አስፈላጊ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት)
በዚያ ቀን ይህ ነገር የፈጸመው ከዚህ በፊት ባለው ምዕራፍ ውስጥ የተገለጸው ታሪክ በተፈመበት ዕለት ነው፡፡ ከቤት ውጪ ኢየሱስ በማን ቤት ውስጥ በእንግድነት እንደተቀመጠ አልተገለጸም፡፡ ወደ ተንኳይቱ ገብቶ ይህ ምናልባትም ከእንጨት የተሠራ የዓሳ ማጥመጃ ጀልባ ሊሆን ይችላል፡፡
ኢየሱስ በምሳሌም ብዙ ነገራቸው "ኢየሱስ በምሳሌም ብዙ ነገራቸው " ለእነርሱ ለሕዝቡ to the people in the crowd እነሆ ለተርጓሚዎች ምክር፡ "ተመልከቱ” ወይም “አድምጡ” ወይም “አሁን ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ” ዘሪ ሊዘራ ወጣ "አንድ ገበሬ በማሳው ላይ ዘርን ለመዝራት ወጣ" እርሱም ሲዘራ "ገበሬው ስዘራ ሳለ" መንገድ ዳር ከማሳው አጠገብ ባለ “መንገድ” ላይ፡፡ ብዙ ሰዎች በዚያ መንገድ ላይ ከመራመዳቸው የተነሳ መንገዱ ጠንክሯል፡፡ ለቀሟቸው "የተዘሩትን ዘሮች ለቀሟቸው" ዓለታማ መሬት በድንጋይ ላይ ብዙ አፈር ያሌለበት ወዲያው በቀለ "የተዘረዘው ዘር ወዲያው በቀለ” ጠወለገ "ፀሐይ በወጣ ጊዜ ግን ጠወለገ፤ በጣም ይሞቅ ነበር" ( ተመልከት) ደረቀ "ተክሉ ደረቀና ሞተ"
በእሾህ መካከል ወደቀ "የእሾህ ተክል ባለበት ሥፍራ ወደቀ" አነቀው "አዲሱን ተክል አነቀው፡፡" የተለመዱ አረሞች ሌሎች ተክሎች እንዳያድጉ የሚገልጽን ቃል ተጠቀሙ፡፡ ፍሬ ሰጠ "ፍሬ አፈራ" ወይም "ብዙ ፍሬ አፈራ” የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ። ለተርጓሚዎች ምክር፡ "ለመስማት ጆሮ ያላችሁ ስሙ" ጆሮ ያለው "ማስማት የሚችሉ ሁሉ” ወይም “የሚሰማኝ ሁሉ" ያድምጠኝ “በሚገባ ያድምጠኝ" ወይም "አሁን ለሚናገረው ነገር ትኩረት ይስጥ"
ለእነርሱ ለደቀ መዛሙርቱ ለእናንተ የመንግሥተ ሰማያትን ምሥጢር ማወቅ ተሰጥቶአችኋል፥ ለእነርሱ ግን አልተሰጣቸውም። ይህ በቀጥታ በተዘዋዋሪ መንገድ የተሰጡ መረጃዎችን በማካተት እንዲህ ሊገለጽ ይችላል ፡ እግዚአብሔር የመንግስተ ሰማያትን ምስጢር መረዳት የሚትችሉበትን ዕድል ሰጥቶዋችኋ ይሁን እንጂ ይህ እድል ለሌሎች ሰዎች አልተሰጠም፡፡” ወይም እግዚአብሔር የመንግስተ ሰማያትን ምስጢር መረዳት እንዲትችሉ አድርጓል ይሁን እንጂ ለሌሎች ግን ይህ ችሎታ አልተሰጣቸውም፡፡” (en:ta:vol2:translate: and ተመልከት) አናንተ ደቀ መዛሙርት ምስጢር ለብዙ ጊዜ ተደብቆ የነበረው እውነት አሁን በኢየሱስ ተገጦዋል፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ምስጢር” ወይም “የተደበቀ እውነት”፡፡ ይህ የተሰጠው "ይህንን መረዳት የተሰጠው" ወይም "የማስተምረው ነገርን የተቀበለ ማንም ነው" ለእርሱ ተጨማሪ ይሰጠዋል ይህ እንዲህ ባለ መንገድ በቀጥታ ሊተረጎም ይችላል፡ “እግዚአብሐየር ተጨማሪ መረዳትን ይሰጠዋ፡፡” ( ተመልከት) ይህንን መረዳት ላለው "በግልጽ መረዳት ይችላል" ይህንን መረዳት ላሌለው "ይህንን መረዳት ላሌለው ሁሉ” ወይም "የማስተምረውን ነገር ያልተቀበለ ሰው ሁሉ" ያለው እንኳ ይወሰድበታል ይህ እንዲህ ባለ መንገድ ሊተረጎም ይችላል፡ "ያለውን እንኳ እግዚአብሔር ይወስድበታል፡፡” ( ተመልከት)
እነግራቸዋለሁ በእነዚህ ሁለት ቁጥሮች ውስጥ “እነርሱ” የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው ሕዝቡን ነው፡፡ ስለዚህ እያዩ ስለማያዩ እየሰሙም ስለማይሰሙ ስለማያስተውሉም በምሳሌ እነግራቸዋለሁ። ኢየሱስ ይህንን ትይዩዋዊ ንጽትር የጠጠቀመው ሕዝቡ ለመስማት አሻፈረኝ ማለቱን ለደቀ መዛሙርቱ ለመናገር ነው፡፡ ( ተመልከት) ማየትም ታያላችሁና አትመለከቱም። "ምንም እንኳ በዐይናቸው ቢመለከቱም አይረዱትም”፡፡ “መምለከት “ የሚለው ሁለተኛው ቃል ትርጉም መረዳት ነው፡፡ መስማት ትሰማላችሁና አታስተውሉም፥ የተሰማው ነገር ምን እንደሆነ በግልጽ እንዲህ ሊገለጽ ይችላል፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ምንም እንኳ ትምህርቱን ቢሰሙም እውነቱን ግን አይረዱተም፡፡” ( ተመልከት) መስማትን ትሰማላችሁ ነገር ግን አትረዱትም፤ ማየትን ታያላችሁ ነገር ግን አታስተውሉም ይህ ከነብዩ ኢሳያስ የተወሰደው በኢሳያስ ዘመን ይኖሩ ስለነበሩ የማያምኑ ሰዎች የተነገረው ክፍል የሚጀምርበት ነው፡፡ ኢየሱስ ይህንን ክፍል በመውሰድ እያዳመጡ ያሉት ሰዎችን ለመግለጽ ተጠቅሞበታል፡፡ ይህ ሌላኛው ትይዩዋዊ ንጽጽር ነው ( ተመልከት) መስማትን ትሰማላችሁ ነገር ግን በጭራሽ አታስተውሉም "ነገሮችን ተሰማላችሁ ነገር ግን አትረዷቸውም"፡፡ የተሰማው ነገር ምን እንደሆነ በግልጽ እንዲህ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ትምህርቱን ትሰማላችሁ ነገር ግን እውነቱን ግን አትረዱም” ( ተመልቱ) ማየትን ታያላችሁ ነገር ግን በጭራሽ አታስተውሉም "ነገሮችን ትመለከታላችሁ ነገር ግን አትረዷቸውም"
የዚህ ሕዝብ ልብ ደንድኖአልና "ይህ ሕዝብ ከእንግዲህ በኋላ አይማርም" ለመስማት አስቸጋሪዎች ሆነዋል "ለመስማት ምንም ፍላጎት የላቸውም" ዐይኖቻቸውን ጨፍነዋል "ለመስማት አሻፈረኝ ብለዋል" በዓይናቸው እንዳያዩ፥ ወይም በጆሮአቸውም እንዳይሰሙ፥ ወይም በልባቸውም እንዳያስተውሉ፥ እንዳይመሰሉ "በዐይኖቻው እንዳያዩ፣ በጆሮአቸውም እንዳይሰሙ፣ በልባቸውም እንዳያስተውሉ እና በዚህም ምክንያት እንዳይመለሱ" እንዳይመለሱ “ወደኋላ እንዳይመሰሉ” ወይም "ንሰሓ እንዳይገቡ” እንድፈውሳቸው "እኔ እንዳድናቸው" ለተርጓሚዎች ምክር፤ "እንደገና እንድቀበላቸው" ( ተመልከት)
እናንተ . . . እናንተ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርት እየተናገር ነው፡፡ እናንተ ስለሚታዩ "ማየት ስለሚችሉ” ወይም “እናንተ ማየት ስለሚችሉ" እናንተ ስለሙትሰሙ "እናንተ መስማት ስለሚትችሉ” ወይም “እናንተ መስማት ስለሚትችሉ” ያያችሁትን ነገር "ሳደረግ ያያችሁኝን ነገሮች" የሰማችሁኝ ነገሮች "ስናገር የሰማችሁኝን ነገሮች
ክፉው ይመጣል፥ በልቡ የተዘራውንም ይነጥቃል፤ "ሴጣን የሰማውን የእግዚአብሔርን ቃል እንዲረሣ ያደርገዋል” ይነጥቃል የአንድ ሰውን ንብረት በጉልበት መቀማትን ለመግለጥ የሚያገለግል ቃልን ተጠቀሙ፡፡ በልቡ የተዘራውንም ይህ እንዲህ ባለ መንገድ በቀጥታ ሊተረጎም ይችላል፡ “የእግዚአብሔር ቃል በልብቡ ውስጥ ተዘርቷል” ( ተመልከት) በልቡም ውስጥ በአድማጩ ልብ ውስጥ በመንገድ ዳር የተዘራው ይህ ነው። የቁም ትርጉሙ ምንም ትርጉም የማይሰጥ ከሆነ አንባቢዎቹ ዘሪው ኢየሱስ፣ ዘሩ መልዕክቱ እና በመንገድ ዳር ያለው አፈር ደግሞ አድማጮቹ መሆናቸው መረዳት በሚችሉበት መንገድ ለመተርጎም ጥረት አድርጉ ( and ተመልከት) በመንገድ ዳር "መንገድ” ወይም "መተላለፊያ" ይህንን በ MAT 13:4 ላይ በተረጎማችሁት መንገድ ተርጉሙት፡፡
በጭንጫ ላይ የተዘራውም የቁም ትርጉሙ ምንም ትርጉም የማይሰጥ ከሆነ አንባቢዎቹ ዘሪው ኢየሱስ፣ ዘሩ መልዕክቱ እና በመንገድ ዳር ያለው አፈር ደግሞ አድማጮቹ መሆናቸው መረዳት በሚችሉበት መንገድ ለመተርጎም ጥረት አድርጉ ( and ተመልከት) ሥር የለውም "ረጅም ሥር የለውም” ወይም “አዲሱ ተክል ለሥሩ የሚሆን ሥፍራን አያገኝም”( እና ተመልከት) ከቃሉ የተነሣ "ከመልዕክቱ የተነሣ" ወዲያውኑ ይሰናከላል "ወዲያውኑ ወድቃል" ወይም "ወዲያውኑ እምነቱን ይተዋል" ( ተመልከት)
በእሾህ መካከል የተዘራው . . . በመልካም መሬት የተዘራው የቁም ትርጉሙ ምንም ትርጉም የማይሰጥ ከሆነ አንባቢዎቹ ዘሪው ኢየሱስ፣ ዘሩ መልዕክቱ እና እሾሃማ መሬት ደግሞ አድማጮቹ መሆናቸው መረዳት በሚችሉበት መንገድ ለመተርጎም ጥረት አድርጉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “በእሾህ መካከል የተዘረው ዘር እንዲህ ሆነ . . . በመልካም መሬት ላይ የተዘራው ዘር እንዲህ ሆነ ( እና ተመልከት) ቃል "መልዕክት" የዚህም ዓለም አሳብና የባለጠግነት መታለል ቃሉን ያንቃል፥ የማያፈራም ይሆናል። ለተርጓሚዎች ምክር፡ "አረሞች መልካም ተክል እንዳያድግ እንደሚያደርጉት ሁሉ የዓለም አሳብና የባለጠግነት መታለልም ይህ ሰው ፍሬያማ እንዳይሆን ያደርጉታል ( ተመልከት) የዓለም አሳብ "በዚህ ዓለም ውስጥ ያሉና ሰዎችን የሚያሳስቡ ነገሮች" ፍሬያማ እንዳይሆኑ ያደርጋል "ውጤታማ እንዳይሆኑ ያደርጋል" ይህ በእውነት ፍሬ የሚያፈራ ነውና ተንከባከቡት "እነዚህ ፈፍሬ የሚያፈሩ እና ውጤታማ የሚሆኑት ናቸው" ወይም "መልካም ፍሬን እንደሚያፈሩት ጤናማ አትክልቶች እነዚህ ሰዎች ውጤታማ ናቸው" ( እና ተመልከት)
ኢየሱስ ሌላ ምሳሌ ነገራቸው ኢየሱስ ለሕዝቡ ሌላ ምሳሌ ነገራው፡፡ ( ተመልከት) መንግስተ ሰማይት . . . ሰው ትመስላለች ትርጉም መነንግስተ ሰማይን ከሰውዬው ጋር እኩል ማድረግ የለበትም ይልቁንም መንግስተ ሰማያት በምሳሌ ውስጥ ከተገለጸው ሁኔታ ጋር ይመሳሰላል፡፡ *ተመልከት: መልካም ዘር "መልካም ዘሮች" ወይም "መልካም የሰብል ዘሮች”፡፡ ኢየሱስን የሚያደምጡት ሰዎች ኢየሱስ ስለ ስንዴት እየተናገረ እንደሆነ ተገንዝበዋል፡፡ ( ተመልከት) ጠላቱ መጥቶ "ጠላቱ ወደ ማሳው መጥቶ" አረሞች እነዚህ አረሞች ገና በለጋነታቸው የምግብ አትክሎቶችን የሚመስል ቢሆንም ፍሬያቸው ግን መርዛማ ነው፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “መጥፎ ዘሮች” ወይም “የአረም ፍሬዎች” (UDB) ስንዴው በበቀለ ጊዜ "የስንዴው ዘር በበቀለ ጊዜ” ወይም “ፍሬው በበቀለ ጊዜ” ፍሬያቸውን ባፈሩ ጊዜ "ፍሬያቸውን ስያፈሩ" ወይም "የስንዴ ፍሬ ባፈራ ጊዜ" አረሞችም አብረው በቀሉ ለተርጓማች ምክር፡ "ከዚያም ሰዎች በማሳው ውስጥ አረሞችም መኖራቸውን ተመለከቱ"
የእርሻው ባለቤት ይህ በእርሻ ማሳው ላይ መልካም ዘርን ከዘራው ሰው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ መልካምን ዘር በእርሻህ ዘርተህ አልነበርህምን? "መልካም ዘርን በእርሻህ ዘርተህ ነበር”፡፡ የመሬቱ ባለቤት ባሮቹ እንዲዘሩ አድርጋቸው ይሆናል፡፡ ( እና ተመልከት) አንዲህም አላቸው "የመሬቱ ባለቤት ለሎሌዎቹ እንዲህ አላቸው" እኛ . . . ትፈልጋለህን “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሎሌዎቹን ነው፡፡
የመሬቱ ባለቤት እንዲህ አለ "የመሬቱ ባለቤት ለሎሌዎቹ እንዲህ አለ" አጫጆችን፦ “እንክርዳዱን አስቀድማችሁ ልቀሙ በእሳትም ለማቃጠል በየነዶው እሰሩ፥ ስንዴውን ግን በጎተራዬ ክተቱ” እላለሁ አለ። ይህንን በትምህርተ ጥቅስ ውስጥ ሳትከቱ መተርጎም ትችላላችሁ፡ “ለአጫጆቹ እንዲህ እላቸዋለሁ፤ በመጀመሪያ በእሳት እዲቃጠል እንክርዳዱን ሰብሰቡና በአንድ ላይ እሰሩ ከዚያም ስዴውን ሰብስባችሁ ወደ ጎተራዬ አስገቡ ( ተመልከት) ጎተራዬ ጎተራ በእርሻ ቦታ የሚሠራ የሰብል ምርት ማከማቻ ነው፡፡
ኢየሱስ እንዲህ ሲል ሌላ ምሳሌ አቀረበላቸው "ኢየሱስ ለሕዝቡ ሌላ ምሳሌ ነገራቸው" ( ተመልከት) መንግስተ ሰማያት . . . ትመስላለች ይህንን በ MAT 13:24 ላይ እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ የሰናፍጭ ፍሬ ትልቅ ዛፍ የሚትሆን በጣም ትን ሽ ዘር ( ተመልከት) ይህ ዘር ከሌሎች ዘሮች ሁሉ ይልቅ በጣም ትንሽ ናት የምሳሌው የመጀመሪያ አድማጮች ከሚያውቋቸው ዘሮ መካከል በጣም ትንሸዋ የሰናፍጭ ፍሬ ናት ( ተመልከት) ይሁን እንጂ ካደገች በኋላ "ይሁን እንጂ ተክሏ ካደገች በኋላ" ዛፍ ይሆናል "በጣም ትልቅ ዛፍ ይሆናል" ( እና እና ተመልከት) የሰማይ ወፎች "ወፎች" ( ተመልከት)
ከዚያም ኢየሱስ ሌላ ምሳሌ ነገራቸው "ከዚያም ኢየሱስ ለሕዝቡ ሌላ ምሳሌ ነገራቸው" ( ተመልከት) መንግስተ ሰማየት . . . ትመስላለች በ MAT 13:24 ላይ እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ መንግስቱ እንደ እርሾ አይደለም ይሆኑ እንጂ የመንግስቱ መስፋፋት እንደ እርሾ ነው ተመልከት) ሦስት መሥፈሪያ ዱቄት "ብዙ ዱቄት" ወይም በባሕላችሁ ውስጥ ብዙ መጠን ያለው የዱቄት መሥፈሪያን መጠቀም ትችላላችሁ፡፡ እስኪቦካ ድረስ እስኪቦካ ድረስ፡፡ በዚህ ሥፍራ በተዘዋዋር የተሰጠው መረጃ ዳቦ ለመጋገር በሦስት መሥፈሪያ ዱቄቱ ላይ እርሾ ተጨምሮ መቦካቱ ነው፡፡ ( ተመልከት)
ኢየሱስም ለሕዝቡ ይህን ሁሉ በምሳሌ ተናገረ፤ ያለ ምሳሌ አልተናገራቸውም። ቅደም ተከተሉ “ተናገረ . . . በምሳሌዎች . . . በምሳሌዎች . . . ተናገረ”፡፡ ይህንን ቅደም ተከተል የተከተለው በምሳሌ እንደተናገራቸው አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ ( ተመልከት) እነዚህን ሁሉ ነገሮች ይህ ኢየሱስ በ MAT 13:1 መጀመሪያ ላይ ያስተማረውን ያመለክታል፡፡ ያለ ምሳሌ ምንም አልተናገራቸውም "ከምሳሌ ውጪ ምንም አልነገራቸውም" ለተርጓሚዎች መክር፡ "የነገራውን ሁሉ በምሳሌ ነገራቸው" ( እና ተመልከት) በነቢዩምየተባለው ይፈጸም ዘንድ፣ እኔ ስናገር ይህ እንዲህ ባለ መንገድ በቀጥታ ልገለጽ ይችላል፡ “ከብዙ ዘመናት በፊት እግዚአብሔር ለአንድ ነቢይ እንዲጽፍ ያደረገው ነገር እውን እንዲሆን አደረገ” (UDB). ( ተመልከት) የተሰወረ ነገር ይህ እንዲህ ባለ መንገድ ልገለጽ ይችላል፡ “ለብዙ ጊዜያት ተሰውሮ የነበረው ነገር" ( ተመልከት) ዓለም ከተፈጠረ ጊዜ ጀምሮ "ከፍጠትረታት ጅማሬ አንስቶ" ወይም "እግዚብሔር ዓለምን ከፈጠረበት ጊዜ አንስቶ"
ወደ ቤት ገባ "ወደ ቤት ውስጥ ገባ" ወይም "ወደሚያርፍበት ቤት ገባ" ዘር የዘራው "ዘሪው" የሰው ልጅ በዚህ ሥፍራ ኢየሱስ ራስን እያመለከተ ነው፡፡ የመንግስቱ ልጆች "የመንግስቱ አካል የሆኑ ሰዎች” የክፉ ልጆች "የክፉ የሆኑት ሰዎች" ጠላት የዘራቸው እንክርዳዱን የዘረው ጠላት የዓለም መጨረሻ "የዘመን መጨረሻ"
ስለዚህ እንክርዳዱ ተሰብስቦ እንዲቃጠል ሲደረግ ይህ እንዲህ ባለ መንገድ በቀጥታ ሊተረጎም ይችላል፡ “ስለዚህም ሰዎቹ እንክርዳዱን ሰብስበው ስያቃጥሉ" ( ተመልከት) የዓለም መጨረሻ "የዘመን መጨረሻ" የሰው ልጅ መላእክቱን ይልካል በዚህ ሥፍራ ኢየሱስ ስለ ራሱ እየተናገረ ነው፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “እኔ፣ የሰው ልጅ መላእክት እልካቸዋለሁ”፡፡ ዓመፃን የሚያደርጉት "ክፋትን የሚያደርጉ" ወይም "ክፉ ሰዎች" እቶን እሳት ለተርጓሚዎች ምክር፡ "እቶን እሳት”፡፡ “ማቃጠያ ሥፍራ” የሚለው ቃል በእናንተ አከባቢ የማይታወቅ ከሆነ “እሳት ማንደጃ ሥፍራ” የሚለውን ቃል መውሰድ ይቻላል፡፡ እንደ ጸሐይ ይበራል "ልክ እንደ ፀሐይ የሚትታዩ ሁኑ” ( ተመልከት) የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ። ለተርጓሚዎች ምክር: "ጆሮ ያለው ይስማ” ወይም “ጆሮዎች ያሉት እንገግዲህ ያድምጥ"፡፡
መንግስተ ሰማያት . . . ትመስላለች በ MAT 13:24 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ (ተመልከት) በእርሻ ውስጥ የተሰወረን መዝገብ ትመስላለች መዝገብ በጣም ጠቃ፣ እና ውድ የሆኑ ነገሮች ስብስብ ነው፡፡ ይህ እንዲህ ባለ መንገድ ሊተረጎም ይችላል፡ “የሆነ ሰው በእርሻ ውስጥ የደበቀው መዝገብ” ( እና ተመልከት) ደበቀው "covered it up" ያለውን ሁሉ ሸጠና ያን እርሻ ገዛ በዚህ ሥፍራ ላይ በተዘዋዋሪ መንገድ የተገለጸው መረጃ የተሰወረ መዝገብ በውስጡ የያዘው የእርሻ ቦት ሰውዬው መግዛቱ ነው፡፡ (ተመልከት ነጋዴ ነጋዴ የተለያዩ ነገሮችን የሚሸጥ፣ ብዙ ጊዜም የሚሸጡ ነገሮችን ከሩቅ ሥፍራ የሚያመጣ ነው፡፡ መልካምን ዕንቁ የሚሻ ነጋዴን ትመስላለች፤ በዚህ ሥፍራ ላይ በተዘዋዋር መንድ የተገለጸው መረጃ መሠረት ይህ ሰው መልካም ዕንቁን ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ውድ ዕንቁ “ዕንቁ” ለስላሳ፣ ጠንካራ፣ የሚያንጸባርቅ፣ ነጭ ወይም ቀለል ያለ ቀለም ያለው ከውሃ ውስጥ የሚገኝ እና ውድ የሆኑ ጌጣ ጌጦችን ለማዘጋጀት የሚውል ውስድ ነገር ነው፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “መልካም ዕንቆዎች” ወይም “የሚያምሩ ዕንቁዎች”፡፡
መንግስተ ሰማያት . . . ትመስላለች በ MAT 13:24 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ የእግዚአብሔር መንግስት እንደ መረብ አይደለችም ይሁን እንጂ መንግስተ ሰማያት ልክ መረብ የተለያዩ ዓሳዎችን እንደሚይዝ እንዲሁ መንግስተ ሰማይም ሁሉንም ዓይነት ሰዎችን ወደራሱ ይሰበስባል፡፡ ( ተመልከት) ወደ ባሕር እንደሚጣል መረብ ይህ በዚህ ዓይነት መንገድ ሊተረጎም ይችላል፡ “አንዳንድ ዓሳ አጥማጆች ዓሳ ለማጥመድ ወደ ባሕር ውስጥ እንደሚጥሉት መረብ፡፡” ( ተመልከት) ወደ ባሕር ውስጥ የሚጣል ባሕር "ወደ ባሕር ውስጥ የሚጣል መረብ" ሁሉንም ዓይነት ፍጥረታትን እንደሚሰበስብ "ሁሉንም ዓይነት ዓሳዎች እንደሚይዝ" ወደ ወደቡ አወጦአት "መረቡን ወደ ባሕሩ ዳርቻ አወጡት” ወይም “መረቡን ወደ ባሕሩ ዳርቻ ጎትተው አወጡት" መልካም የሆኑ ነገሮችን "ጥሩ ጥሩውን ነገር" ጥቅም ያሌለውን "መጥፎዎቹን ዓሳዎች" ወይም "የማይበሉ የዓሳ ዓይነቶችን ግን" አውጥተው ይጥሉአቸዋል "አያስቀምጡትም"
ማቴዎስ 13፡49-50
የዓለም መጨረሻ "የዘመን መጨረሻ" መጣ "ከሌላ ቦታ የመጣ" ወይም "የሚሄድ" ወይም "ከሰማይ የመጣ" ወረወራቸው "ክፉዎቹን ወረወራቸው" ቆሻሻ ማቃጠያ እሳት ይህ የገሃነም እሳት ምሳሌ ነው፡፡ “ቆሻሻ ማቃጠያ” የሚለው የማይታወቅ ከሆነ “ማቃጠያ” የሚል ቃል ልንጠቀም እንችላለን፡፡ ለተርጓማች ምክር፡ "የማቃጠያ ሥፍራ" ( ተመልከት) በዚያ ለቅሶ እና የጥርስ ማፋጨት ይሆናል "ክፉዎች የሚያለቅሱበት እና ጥርሳቸውን የሚያፋጩበት ሥፍራ"
ማቴዎስ 13፡51-53
ይህን ሁሉ አስተዋላችሁን? ደቀ መዛሙርቱ “አዎን” አሉት፡፡ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ይህን በቀጥታ በመጥቀስ ሳይጠቀስ ማስቀመጥ ይቻላል፡፡ “ይህንን ሁሉ በደንብ መረዳታቸውን ኢየሱስ ጠየቃቸው፣ እነርሱን አዎን ተረድተነዋል ( ተመልከት) ደቀ መዝሙር የሆነ "ስለሆነ ነገር ተማረ" መዝገብ መዝገብ በጣም ውድ እና ዋጋ ያላቸው ነገሮች ስብስብ ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ እነዚህ ነገሮች የተከማቹበት ሥፍራን፣ “መጋዝን” ማለት ነው፡:
ወደ ገዛ አገሩ "የእርሱ ሀገር" ወደ ምኩራቦች በዚህ ሥፍራ ላይ “የእነርሱ” የተጠቀሰው ተውላጠ ስም በዚያ አከባቢ ያሉ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ በጣም ተገረሙ "ተደነቁ" በእነዚህ ተዓምራቶች "እነዚህን ተዓምራት ያደረገበትን ኃይል ከዬት አገኘ” ( ተመልከት) የአናጥዉ ስም አናጢ ከእንጨት ወይም ከድንጋይ የተለያዩ ነገሮችን የሚያበጅ ሰው ነው፡፡ “አናጢ” የሚለው ቃል በእናንተ ዘንድ የማይታወቅ ከሆነ “ግንበኛ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡
ተሰናከሉበት "ኢየሱስ በሚኖርበት መንደር ውስጥ የሚኖሩት ሰዎች በእርሱ ተሰናከሉበት” ወይም “. . . እርሱን አይቀበሉትም” ነብይ አይከበርም "ነብይ በሁሉም ሥፍራ ይከበራል" “ነብይ ክብርን በሁሉም ሥፍራ ያገኛል” ወይ “በሁሉም ሥፍራ ያሉ ሰዎች ነብያትን ያከብራሉ” ( ተመልከት) በገዛ ሀገሩ "በአከባቢው" ወይም "በመንደሩ" የገዛ ቤተሰቦቹ "በራሱ ቤት" በዚያም ብዙ ተዓምራትን አላደረገም “ኢየሱስ በገዛ ሀገሩ ብዙ ተዓምራትን አላደረገም”፡፡
በዚያ ጊዜ "በዚያ ዘመን" ወይም “ኢየሱስ በገሊላ እያገለገለ ሳለ" የአራተኛው ክፍል ገዥ የሆነው ሄሮዶስ ሄሮድ አንቲፓስ የእስራኤልን አንድ አረተኛ ግዛት ይገዛ ነበር ( ተመልከት) ስለኢየሱስ ዝና ሰማ "ሰዎች ስኢየሱስ የሚሉትን ሰማ" ወይም "ስለ ኢየሱስ ዝና ሰማ" እንዲህም አለ "ሄሮዶስ እንዲህ አለ"
ሄሮዶስ ዮሐንስን አስይዞ አሳስሮት በወህኒ አኑሮት ነበር ይህ የሚሆነው ሄሮዶስ ሌሎች ሰዎችን በእርሱ ፈንታ ሄደው ዮሐንስን እንዲይዙት በማዘዝ ነው ( ተመልከት) ሄሮዶስ ዮሐንስን አስያዘው "ሄሮዶስ ዮሐንስ እንድታሠሰር አደረገ" ዮሐንስ፦ እርስዋ ለአንተ ትሆን ዘንድ አልተፈቀደም ይለው ነበርና። “እርሷን ምስትህ አድርገህ መውሰድ ለአንድ አልተፈቀደም ስላለው ነው ( ተመልከት) ዮሐንስ ስላለው ነው "ዮሐንስ ይህንን ደጋግሞ ለሄሮዶስ ይለው ነበር" በሕግ አክተፈቀደም ሄሮዶስ ሄሮዲያስን ስያገባ ፊልፕ በሕይወት ነበር፡፡
በዚህ መካከል የልደት ክብረ በዓል ለማክበር የመጡ እንግዶች መካከል ( ተመልከት)
የእናቷን ምክር ተከትላ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “እናትየው ከመከረቻት በኋላ" ( ተመልከት) ተምክራ "መመሪያ መሠረት" እንዲህ አለች “እርሷ” የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው የሄሮዲስን ሴት ልጅ ነው፡፡ ሳህን ትልቅ ሳህን ንጉሡ በጥያቄዋ እጅግ በጣም ተበሳጨ "ጥያቄዋ ንጉሡን አበሳጨው" ( ተመልከት) ንጉሥ የአራረተኛ ክፍል ገዥው ሄሮዶስ አንቲፓስ (MAT 14:1).
ጭንቅላቱን በሳህን አድርገው ለልጅቷ ሰጧት "የሆነ ሰው ጭንቅላቱን በሳህን አድርጎ ለልጅቷ ሰጣት" ( ተመልከት) ሳህን ትልቅ ሳህን ሴት ልጅ ያላገባች ልጅን የሚያመለክት ቃልን ተጠቀም፡፡ ደቀ መዛሙርቱ "የዮሐንስ ደቀ መዛሙርት" ሬሳውን "በድኑን" ወደ ኢየሱስ ሄደው ነገሩት "የዮሐንስ ደቀ መዛሙርት ወደ ኢየሱስ ዘንድ ሄደው መጥመቁ ዮሐንስ ላይ ምን እንዳደረጉበት ለኢየሱስ ነገሩት ( ተመልከት
ይህንን ስሰማ "በዮሐንስ ላይ የሆነውን ነገር ስሰማ" ወይም "ስለ ዮሐንስ የተነገረውን ነገር ስሰማ” ( ተመልከት) ፈቀቅ አለ ከሕዝቡ ተለይቶ ሄደ ከዚያ "ከዚያ ሥፍራ" ሕዝቡን ይህንን ስሰሙ “ሕዝቡን ወዴት እንደሄደ በሰሙ ጊዜ” ወይም “እንደሄደ ሕዝቡ በሰሙ ጊዜ” ሕዝቡ "ሕዝቡ" ወይም “የተሰበሰበው ሕዝብ” ኢየሱስ ወደ እነርሱ መጥቶ የተሰበሰበውን ብዙ ሕዝብ ተመለከተ "ኢየሱስ ወደ ባሕሩ ዳርጃ በመጣ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተሰብስቦ ተመለከተ”
ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ መጥተው "የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ወደ እርሱ መጥተው"
አያስፈልጋቸውም "ሕዝቡ . . . አያስፈልጋቸውም" እናንተ ስጧቸው “አናንተ” የሚለው ቃል የብዙ ቁጥር አመልካች ሲሆን የሚያመለክተውም ደቀ መዛሙርቱን ነው፡፡ (en:ta:vol1:translate: ተመልከት) እነርሱም እንዲህ አሉት "ደቀ መዛርቱ ለኢየሱስ እንዲህ አሉት" አምስት ዳቦ እና ሁለት ዓሣ "5 ዳቦዎች እና 2 ዓሣዎች ( ተመልከት) እነርሱን ወደ እኔ አምጧቸው "ዳቦዎቹን እና ዓሣዎቹን ወደ እኔ አምጧቸው"
ተቀመጡ ወይም “ይረፉ”፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ በእናንተ ባሕል ውስጥ ሰዎች ምግብ ለመመገብ የሚቀመጡበትን መንገድ የሚገልጽ ቃልን ተጠቀሙ፡፡ ወሰደ "በእጆቹ ይዞ፡፡" ሰርቋቸው አይደለም፡፡ (en:ta:vol1:translate: ተመልከት) ዳቦዎች "ዳቦዎች” ወይም “ያላቸውን ሁሉ ዳቦ" ወደ ሰማይ ተመለከተ ይህ ማለት 1) “ወደላይ እየተመለከተ” ወይም 2) “ወደላይ ከተመለከተ በኋላ”፡፡ እነርሱም ወደ ላይ ተመለከቱ "ደቀ መዛሙርቱም ደወ እርሱ ተሰበሰቡ " የበሉትም ሰዎች ዳቦውን እና ዓሣውን የበሉት ሰዎች" ( ተመልከት)
ወዲያውም "ኢየሱስ አምስት ሺህ ሰዎችን ከመገበ በኋላ" በመሸም ጊዜ "ወደ ምሽት ላይ” ወይም “በጨለመ ጊዜ”" ከማዕበሉ የተነሳ ልቆጣጠሯት አልቻሉም "ማዕበሉ ታንኳይቱን ያናውጣት ነበር"
በባሕሩ ላይ እየተራመደ "በውሃው ላይ እየተራመደ" በጣም ፈሩ "ደቀ መዛሙርቱ በጣም ፈሩthe disciples were very afraid" ምትሃት የሞተ ሰውን ትቶ የሄደ መንፈስ መሰላቸው
ጴጥሮስ እንዲህ ሲል መለሰ "ጴጥሮስ ለኢየሱስ እንዲህ ሲል መለሰ"
አንተ እምነት የጎደለህ በ MAT 6:30 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ስለምን ትጠራጠራለህ? "ልትጠራጠር አይገባህም" ( ተመልከት) የእግዚአብሔር ልጅ የይህ ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር ያለውን ግንኙነት የሚገልጽ በጣም አስፈላጊ የሆነ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት)
በተሻገሩም ጊዜ "ኢየሱስ እና ደቀ መዛሙርቱ ባሕሩን ከተሸገሩ በኋላ" ጌንሴሬጥ ከገሊላ ባሕር ማዶ በሰሜን ደቡብ በኩል የሚትገኝ ትንሽ መንደር ናት ( ተመልከት) መልዕከት ላኩ "በዚያ አከባቢ የሚኖሩ ሰዎች መልዕክት ላኩ” ለመኑት "የታመሙት ሰዎች ለመኑት" ልብስ "የለበሰው ልብስ”
የሽማግሌዎችን ወግ ይተላለፋሉ "በትልልቅ የሃይማኖት መሪዎች የተሰጡትን ደንቦች አይጠብቁም" እጃቸውን አይጣጠቡም "በሕጉ መሠረት የተሰጠውን የእጅ መታጠብ ስርዓትን በመከተል እጃቸውን አይታጠቡም ( ተመልከት)
ማንም "ዬትኛውም ሰው" ወይም "ማንም ቢሆን" አባቱን ሊያከብር የማይወድ አባቱን በመንከባከብ ለእርሱ ያለውን አክብሮት ለማሳየት የማይፈልግ ሰው ለወጋችሁ ስትሉ የእግዚአብሔርን ቃል አፍርሳችሁታል ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ስለ ወጋችሁም የእግዚአብሔርን ቃል ሻራችሁ።”
ኢሳያስ ስለ እናንተ ምን አለ ለተርጓሚዎች ምክር፡ "ኢሳያስ በዚህ ትንቢት ላይ የተናገረው እውነት ነው” እንዲህ ሲል ለተርጓሚዎች ምክር፡ “እግዚአብሔር የተናገረውን ስናገር" ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ያከብረኛል ኤቲ፡ “ይህ ሕዝብ ስለእኔ ትክክል የሆኑ ነገሮችን ይናገራል” ልቡ ግን ከእኔ ርቋል ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ይሁን እንጂ በእርግጥ አይወዱኝ” (en:ta:vol1:translate: ተመልከት) እንዲሁ በከንቱ ያመልኩኛል ለተርጓሚዎች ምክር፡ “አምልኮአቸው ለእኔ ምንም አይደለም” ወይም “እኔን ያመለኩ ያስመስላሉ” የሰው ስርዓት "ሰዎች በሰሩት ስርዓት"
ሰሙ አስተዋሉም ኢየሱስ ከዚህ ቀጥሎ ላለው ዓረፍተ ነገር አጽኖት በመስጠት ተናግሯል
ይህን ቃል የሰሙ ፈሪሳዊያን እንደ ተሰናከሉብህ አወቅህን? ለተሯሚዎች ምክር፡ “ይህ ዓረፍተ ነገር ፈሪሳዊያንን አበሳጭቷቸዋል?" ወይም "ይህ ዓረፍተ ነገር ፈሪሳዊያንን አሰናክለሏልን?" ( ተመልከት)
ለእኛ "ለእኛ ለደቀ መዛሙርትህ" ያለፋል "ይወጣል" እዳሪ ሰዎች የሆድ እዳሪያቸውን የሚያስወግዱበት ሥፍራን በጨዋ ቋንቋ ለመግለጽ ነው፡፡
ከአፍ የሚወጣ "አንድ ሰው የሚናገረው ቃል" ከልብ ይወጣል "ከሰውዬው እውነተኛ ስሜት እና ሀሳቦች ውጤት ናቸው” መግደል ንጹሕ ሰውን መግደል ስድብ "ሌላ ሰውን የሚያሰናክል ነገር ማነገር" ያልታጠበ እጅ ሥርዓቱን በጠበቀ መልኩ ያልታጠበ እጅ
ከነናዊት ሴት ከዚያ አገር ሴትቱ ሀገሯን ትታ ወደ እስራኤል በመምጣት ኢየሱስን አገኘችው ከነናዊት ሴት ከነዓን የሚባል ሀገር አሁን የለም፡፡ “ከነዓን ተባለ ሀገር ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ሰዎች መካከል የሆነች አንዲት ሴት" ሴት ልጄን ጋኔን ክፉኛ ይዞአታል "ሴት ልጄን ጋኔን በጣም እያሰቃያት ነው” ( ተመልከት) ምንም ቃል አልመለሰላትም "ዝም አላት"
ወደ እርሱ መጣች "ከነዓናዊቷ ሴት ወደ እርሱ መጣች" የልጆችን እንጀራ ...ለቡችሎች "በትክክለኛው መንገድ ለአይሁዶች የሆነውን ነገር . . . ለአሕዛብ" ( ተመልከት)
ቡችሎች እንኳ ከጌቶቻቸው ማዕድ የተራረፈውን ይበላሉ አሕዛብ ከአይሁዳዊያን የተራረፈው መልካም ነገር ልያገኙ ይገባል፡፡ ( ተመልከት) ሴት ልጇ ተፈወሰች "ኢየሱስ ሴት ልጇን ፈወሰላት” ወይም "ኢየሱስ የሴት ልጇን ጤና መለሰላት” ( ተመልከት) በዚያን ጊዜ "በተመሳሳይ ሰዓት" ወይም "ወዲያው"
ሽባ፣ ዐይነ ስውር፣ ዲዳ እና መሄድ የማይችል "መራመድ የማይችሉ ሰዎች፣ ማየት የማይችሉ አንዳንዶች፣ መናገር የማይችሉ፣ እግራው እና እጃቸው የማይሰራ ሰዎች”፡፡ አንዳንድ ጥንታዊያን ቅጅዎች እነዚህን ቃላት በተለያየ ቅደም ተከተል አስቀምጠውታል፡፡ በኢየሱስ እግሪ ፊት አስቀመጡ "ሕዝቡ የታመመውን ሰው በኢየሱስ ፊት አስቀመጡ"
ዝለው እንዳይወድቁ አማራጭ ትርጉሞች 1) “ራሳቸነውን እንዳይስቱ በመፍራት” ወይም 2) “ሊደክማቸው ይችላል ከሚል ስጋት” ( ተመልከት) ተቀመጡ ጠረጴሳ ባሌለበት ሁኔታ ሰዎች ምግብ ለመመገብ በባሕላችሁ የሚቀመጡበትን መንገድ የሚገልጽ ቃልን ተጠቀም፡፡
ወሰደ "ኢየሱስ ወስዶ” ፡፡ ይህንን በ MAT 14:19 በተረጎምከው መሠረት ተርጉመው፡፡ ስጧቸው "ዳቦዎቹን እና ዓሳዎቹን ስጧቸው" ለቀሟአቸው "ደቀ መዛሙርቱ ለቀሙ" የተመገቡት "የበሉት ሰዎች" አከባቢ "የአንድ ሀገር አንዱ ክፍል" መጌዶል አንዳንድ ጊዜ “ማጌዳላ” ተብሎ ይጠራል ( ተመልከት)
ሰማይ . . . ሰማይ የአይሁድ መሪዎች ከእግዚአብሔር ዘንድ ምልክትን ይሹ ነበር ይሁን እንጂ ኢየሱስ ማየት ወደሚችሉት ሰማይ ይመለከቱ ዘንድ ነገራቸው፡፡ አንባቢዎቹ የትርጉም ልዩነቱን መረዳት የሚችሉ ከሆነ ብቻ ለእግዚአብሔር ማደሪያም እንዲሁም ለሰማይ ከተቻለ አንድ ቃል ተጠቀም፡፡ ( ተመልከት) በመሸም ጊዜ ፀሐጥ በጠለቀች ጊዜ ጥሩ የአየር ሁኔታ ግልጽ እና ጥርት ያለ ሰማይ ነው ሰማዩ ቀልቷል ሰማዩ ብርሃማ እና ከፀሐይ መትለቅ ጋር ተያይዞ ቀላልቷል
የአየር ጸባዩ ጥሩ አይደለም "ዳመናማ እና ጭጋጋማ ነው" ጨልሟል "ጨለማ እና የሚያስፈራ ነው" ምንም ዓይነት ምልክት አይሰጣችሁም ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ለእናነት ምንም ምልክት እግዚአብሔር አይሰጣችሁም (en:ta:vol2:translate: እና ተመልከት)
እርሾ ክፉ ሀሳቦች እና ስህተት ትምህርት ( ተመልከት) ምክንያት "መከራከር" ወይም “መጣላት"
ለአምስቱ ሺህ አምስቱ እንጀራ፥ ስንት መሶብም እንዳነሣችሁ ትዝ አይላችሁምን? ወይስ ለአራቱ ሺህ ሰባቱ እንጀራ፥ ስንት ቅርጫትም እንዳነሣችሁ ትዝ አይላችሁምን? ኢየሱስ እየገሰጻቸው ነው፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “በአምስት ዳቦ 5000 ሰዎች የተመገቡበት እና ምን ያህል ቅርጫት እንደሰበሰባችሁ መረዳት እና ማስታወስ ነበረባችሁ! ከዚህ በተጨማሪ በ7 ዳቦዎችን 4000 ሰዎች ስትመግቡ ምን ያህል ሰበሰባችሁ! ( and ተመልከት)
ስለ እንጀራ እንዳልተናገርኋችሁ እንዴት አታስተውሉምን? "በእርግጥ ስለ እንጀራ እያወራሁ እንዳልሆነ መረዳት ነበረባችሁ፡፡” (UDB) ( ተመልከት) እርሾ ክፉ ሀሳቦች እና የተሳሳቱ ትምህርቶች ( ተመልከት) እነርሱ . . . እነርሱ “ደቀ መዛሙርቱ”
ነገር ግን እናንተ እኔ ማን እንደሆኑ ትለላላችሁ? "እናንተን ግል ልጠይቃች፡ እኔ ማን እንደሆኑን ትላላችሁ?"
የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ "የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ " (UDB) ሥጋና ደም ይህን አልገለጠልህም "ይህንን ዬትኛው የሰው ልጅ አልገለጠልህም” ( ተመልከት)፡፡ “አንተ ክርስቶስ ፣ የሕያው የእግዚአብሔር ልጅ ነህ” የሚለው የጴጥሮስ ንግግር ወደ ጴጥሮስ የመጣው በማንም ሳይሆን በእግዚአብሔር በራሱ ነው፡ አባት ይህ በኢየሱስ እና በእግዚአብሔር መካከል ያለው ግንኙነት በሚገባ የሚገልጽ በጣም ጠቃሚ የሆነ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት) የገሃነም ደጆች አይችሏትም አማራጭ ትርጉሞች: 1) "የሞት ኃይል ልቋቋማት አይችልም " ወይም 2) የጦር ሠራዊት አንድን ከተማ ሰብሮ እንደሚገባው ሁሉ የሞትን ኃይል ይሠባብራል፡፡ ( ተመልከት)
የመንግስተ ሰማያት ቁልፍ አገልጋይ ሰዎች ወደቤት ስገቡ ተቀበሎ እንደሚያገልግል ሁሉ ሰዎች የእግዚአብሔር ሕዝብ መሆን የሚችሉበትን መንገድ የመክፈት ክህሎት ( ተመልከት) በምድር ያሠራችሁት . . . በሰማይ የተፈራ ይሆናል በሰማይ እንደሚሆነው ሁሉ ለሰዎች ይቅርታን መስጠት ወይም በእነርሱ ላይ መፍረድ ( ተመልከት)
ከዚያ ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን እርሱ ክርስቶስ መሆኑን ለሌላ ለማንም እንዳይናገሩ ካዘዛቸው በኋላ እግዚአብሔር ለእርሱ ያለው እቅዱን ያካፍላቸው ጀመረ፡፡ anded his disciples not to tell anyone that he was the Christ, he began sharing God's plan for himself. እንደሚሞት ለተርጓሚዎች ምክር፡ “እንደሚገድሉት” ( ተመልከት) በሦስተኛው ቀን በሕይወት እንደሚነሳ "በሦስተኛው ቀን እግዚአብሔር እንደገና ሕያው እንደሚያደርገው"
ተከተለኝ "ደቀ መዝሙሬ ሁን" ራስህን ካድ "በራስህ ምኞች አትወሰድ" ወይም "የራስህን መሻት ተው" መስቀሉን ተሸከምና ተከተለኝ "መስቀሉን አንሳ፣ ተሸከም እና ከእኔ በኋላ ተከተል”፣ መከራን ለመቀበል እና ለክርስቶስ ለመሞት ፈቃደኛ ሁን ( ተመልከት) የሚወድ ማንም ቢኖር "የሚፈልግ ማንም ቢኖር" ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ "በዓለም ያለውን ሁሉ ቢያተርፍ" ነፍሱን ግን ቢያጎድል "እርሱን ግን ቢጠፋ”
የሰው ልጅ . . . አባቱ ኢየሱስ እንደ “ሰው ልጅነቱ” እና “የእርሱ” ልጅ መሆኑን ስገልጽ በሥላሴ ውስጥ እንዳለ ሦስተኛ አካል ያሳያል ፡፡ ለተሯሚዎች ምክር፡ "እኔ፣ የሰው ልጅ . . . አባቴ” ( ተመልከት) አባቱ ይህ በኢየሱስ እና በእግዚአብሔር መካከል ያለው ግንኙነት በሚገባ የሚገልጽ በጣም ጠቃሚ የሆነ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት) የሰው ልጅ በመንግስቱ እስኪመጣ ድረስ ሞትን አይቀምሱም "ከመሞታቸው በፊት የሰው ልጅ በመንግስቱ ስመጣ ያዩታል” ሞትን አይቀምሱም "ሞትን አያዩም" ወይም “አይሞቱም" የሰው ልጅ በመንግስቱ ሲመጣ ኢየሱስ ራሱን እንደ ሥላሴ ሦተኛ አካል እየጠራ ነው፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “በመንግስቴ ሲመጣ እስኪያዩኝ ድረስ” ( ተመልከት)
ማቴዎስ 17፡ 1-2
ጴጥሮስ እና ያዕቆብ እንዲሁም ወንድሙ ዮሐንስ "ጴጥሮስ፣ ያዕቆብ እና የያዕቆብ ወንድም ዮሐንስ” ተለወጠ "እግዚአብሔር የኢየሱስ መልክ ሙሉ ለሙሉ ለወጠው” ወይም ( ተመልከት) ልብሶች "ልብስ" እንደ ብርሃን ያበሩ ነበር "እንደ ብርሃን ያንጸባርቁ ነበር" ( ተመልከት)
ማቴዎስ 17፡3-4
እነሆ ይህ ቃል ሰዎች ከዚህ በኋላ ለሚነገረው ነገር አጽኖት እንዲሰጡ የሚጨመር ቃል ነው፡፡ ለእነረሱ ከኢየሱስ ጋር ለነበሩት ደቀ መዛሙርት እንዲህ ሲል መለሰላቸው "አላቸው” ጴጥሮስ ለተጠየቀው ጥያቄ መልስ እየሰጠ አይደለም፡፡ በዚህ መሆን ለእኛ ይሻላል አማራጭ ትርጉሞች፡ 1) "እኛ ደቀ መዛሙርት በዚህ ከአንተ፣ ከሙሴ እና ከኤልያስ ጋር መሆናችን መልካም ነው” ወይም “አንተ፣ ሙሴ፣ ኤልያስ እና እኛ ደቀ መዛሙርትህ በአንድነት መሆናችን መልካም ነው፡፡” ( ተመልከት) መጠለያዎች አማራጭ ትርጉሞች 1) ሰዎች ለአምልኮ የሚመጧቸው ሥፍራዎች ወይም 2) ሰዎች በጊዜያዊነት ለመተኛ የሚዘጋጇቸው
እነሆ ይህ ቃል ሰዎች ከዚህ በኋላ ለሚነገረው ነገር አጽኖት እንዲሰጡ የሚጨመር ቃል ነው፡፡ በግንባራቸው መሬት ላይ ተደፍተው "ደቀ መዛሙርተ በግንባራቸው በመሬት ላይ ተደፍተው”
እነርሱ . . . ሳለ "ኢየሱስ እና ደቀ መዛሙርቱ . . . ሰለ"
ሁሉን ነገር ያድሳል "ሁሉን ነገር በሥርዓት ያደርጋል" እነርሱ . . . እነርሱ . . . እነርሱ አማራጭ ትርጉሞች: 1) የአይሁድ መሪች ወይም 2) ሁሉም የአይሁድ ሕዝቦች
የሚጥል በሽታ ያለበት ራሱን ስቶ የሚያደርገው ነገር የማያውቅ ሰው
ከእናንተ ጋር እስከ መቼ እቆያለሁ? እስከ መቼስ እታገሣችኋለሁ? ኢየሱስ በሕዝቡ ደስተኛ አልነበረም፡፡ የተርጓሚዎች ምክር፡ ከእናንተ ጋር መሆን ደከመኝ! አለማመናችሁ እና ክፋታችሁ ሰለቸኝ!” ( ,ተመልከት)
እኛ ተናጋሪው እንጂ ሰሚዎቹ አይደሉም ( ተመልከት) እኛ ማውጣት ያቃተን ለምንድ ነው "ጋኔኑ እንዲወጣ ማድረግ ያቃጠን ለምንድ ነው” ማድረግ የማትችሉት ነገር የለለምNothing will be impossible for you to do "ምንም ነገር ማድረግ ትችላላችሁ” ( ተመልከት)
በዚያም ቆዩ "ደቀ መዛሙር እና ኢየሱስ በዚያ ቆዩ" የሰው ልጅ አሳልፎ ይሰጣል ለተርጓሚዎች ምክር፡ "የሆኑ ሰዎች የሰው ልጅን አሳልፈው ይሰጡታል” ( ተመልከት) ይገድሉታ "ባለስልጣናት የሰወ ልጅን ይገድሉታል” ከሞት ይነሣል "እግዚብሔር ከሞት ያሥነሣዋል” ወይም “እንደገና ወደ ህይወት ይመላሳለር” ( ተመልትከት)
በ . . . ጊዜ እነርሱ ኢየሱስ እና ደቀ መዛሙርቱ በ . . ጊዜ
ሥር ያሉ በአጋዘዙ ውስጥ ወይም በንጉሥ ሥር ያሉ አፉ "የዓሣ አፍ" ውሰዱ "አስታተር ውሰድና"
እንደ ሕጻን መሆን "ሕጻናት እነደሚያስቡት ማሰብ፡፡” (MAT 18:4 እና ተመልከት)
እንደዚህ ሕጻን ራሱን የሚያዋርድ "ይህ ሕጻን ራሱን በሚያዋርድበት መንገድ ራሱን የሚያዋርድ ማንኛውም ሰው" ( ተመልከት) የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ጥልቅ ባሕር መስጠም ይሻለው ነበር። "የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ አስረው ወደ ጥልቅ ባሕር መስጠም ከተሻለው”( ተመልከት የወፍጮ ድንጋይ ትልቅ፣ ክብ ቅርጽ ያለው ከባድ ድንጋይ ሆኖ እህል ለመፍጨት የሚያገለግል ነው፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ "ከባድ ድንጋይ"
እጅህ ኢየሱስ አድማጮቹ እንደ አንድ ሰው አድርጎ በነጠላ ቁጥር እየተናገራቸው ነው፡፡
አውጥተህ ጣለው ይህ ሀረግ የሚያሳየው ተከታታይነት ያለው አለማመንን እና የሚያስከፍለውን ማንኛውንም ዋጋ መሸሽን ነው፡፡ ወደ ሕይወት መግባት "ወደ ዘላለም ሕይወት መግባት"
አትናቁ "አትናቁ" ወይም "ጠቃሚ አይደሉም ብላችሁ አታስቡ" ለተርጓሚዎች ምክር፡ "አክብሩ" ሁል ጊዜ . . . ፊት ያያሉ "ሁል ጊዜ ቅርብ ናቸው "
ምን ይመስላችኋል? “ሰዎች ምን እንደሚያደርጉ አስቡ" ( ተመልከት) ትቶ ሄዶም የባዘነውን አይፈልግምን? "ሁልጊዜ ትቶ ሄዶ የባዘነውን ይፈልጋል፡፡” ዘጠና ዘጠኝ “99” ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱ እንዲጠፋ በሰማያት ያለው አባታችሁ ፈቃድ አይደለም። "በሰማይ ያለው አባታችሁ እነዚህ ትንንሾቹም ሁሉ እንዲኖሩ ፈቃዱ ነው" ( ተመልከት)
ወንድምህን ገንዘብ አደረግኸው "ከወንድምህ ጋር ያለህን ግንኙነት እንደገና መልካም ታደርጋለህ” አፍ ለምስክሮችህ “አፍ” በሚወጣው ቃል ( ተመልከት)
እነርሱ መስማት ምስክሮቹን መስማት (MAT 18:16) ለአንተ ልክ እንደ አሕዛብ እና ቀራጭ ይሁንልህ "አሕዛብን እና ቀራጭን እንደሚትመለከተው እንደዚያው ይሁንልህ"
ያሰራችሁት … የታሰረ . . . -ፈታችሁት . . . የተፈታ ይህህ በ MAT 16:19 ላይ እንዴት እንደተረጎምከተው ተመልከት፡፡ ይታሰራል . . . ይፈታል "እግዚአብሔር ያስረዋል . . . እግዚአብሔር ይፈተዋል" ( ተመልከት) እነርሱ . . . እነርሱ "ሁለት ሆናችሄ" ሁለት ወይም ሦስት "ሁለት ወይም ከዚያ በላይ" ወይም "ቢያንስ ሁለት" ተሰብሰባችሁ "ስበሰባ" አባት ይህ የእግዚአብሔር በጣም አስፈላጊ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ( ተመልከት)
ሰባት እጥፍ "7 እጥፍ" ( ተመልከት ሰባ ጊዜ ሰባት አማራጭ ትርጉሞች: 1) "70 ጊዜ 7" (ULB) ወይም 2) "77 ጊዜ"፡፡ ቁጥርን መጠቀም ግራ የሚያጋባ ከሆነ እንዲህ ማለት ትችላለህ “መቁጠር ከማትችለው ቁጥር በላይ" ( ተመልከት)
አንድ አገልጋይ አመጡ "አንድ ሰው ከንጉሡ አገልጋዮች መካከል አንድ ሰው አመጣ" ( ተመልከት) ዐስር ሺህ መክልት "10,000 መክልቶች" ወይም "አገልጋዩ መክፍለል ከሚችለው በላይ" ( ተመልከት) አለቃው ተሸጦ ክፍያው እንዲፈጸም አዘዘ "ንጉሡ ይህ ሰው እንዲሸጥና ከሽያጩ ላይ እዳው እንዲከፈል አዘዘ"
በፊቱ ወድቆ በመስገድ "በጉልበቱ ወድቆ አንገቱን ወደ ታች ደፍቶ" በእርሱ ፊት "በንጉሡ ፊት" ለቀቀው "እንዲሄድ ፈቀለትet him"
አንድ መቶ ዲናር "100 ዲናር" ወይም "የመቶ ቀን የሥራ ክፍያ ( ተመልከት) ያዘው "አሰረው" ወይም “ያዘው" (UDB) በፊቱ ወደቀ . . . ታገሰኝ እና እከፍልሃለሁ ይህንን በ MAT 18:26 ላይ “በፊቱ ወደቀ . . . ታገሰኝ እና እከፍልሃለሁ” በተረጎምከው መሠረት ትርጉመው፡፡ ( ተመልከት)
ከዚያም የአገልጋዩ ጌታ ጠራው "ከዚያ ንጉሡ የመጀመሪያውን አገልጋይ ጠርቶት" አይገባህምን "አይገባህምን” ( ተመልከት)
ማቴዎስ 18፡ 34-35
ከዚያ በኋላ በቋንቋችሁ የአንድን ታሪክ አዲስ ክፍል ለመጀመር የሚያገለግል ቃል ካለ ይህንን ቃል ተጠቀሙ፡፡ እነዚህ ቃላት የ . . . ቃላት MAT 18:1-35 ተለየ "ከእነርሱ ራቀ” ወይም "ተዋቸው" በዚያው ክልል ውስጥ "በዚያው አከባቢ"
ወደ እርሱ መጣ "ወደ ኢየሱስ መጣ" አላነበባችሁምን . . . ሴት? ኢየሱስ ፈሪሳዊያኑን ሊያሳፍራቸው ፈልጎሏል፡፡ ( ተመልከት)
እንዲሁም እንዲህ አለ .. . ሥጋ? በ MAT 19:3 ላይ የተጀመረው ጥያቄ የቀጠለ ነው፡ "በተጨማሪም እንዲህ የሚል ነገር አላነባችሁምን . . . ሥጋ?" ( እና ተመልከት) ከምስቱ ጋር ይጣበቃል "ከምስቱ ጋር ይቀራረባል" አንድ ሥጋ "አንድ ሰው"
እንዲህ አሉት "ፈሪሳዊያኑ ለኢየሱስ አንዲህ አሉት" አዞናል "አይሁዳዊ እንደመሆናችን እንዲህ ታዘናል" የፊች ወረቀት ጋብቻው ሕጋዊ በሆነ መንገድ መቆሙን የሚሳይ ወረቅት ከመጀመሪያው ግን እንዲህ አልነበረም "እግዚብሔር ወንድን እና ሴትን ሲፈጥር መቼም ቢሆን እንድፋቱ አልነበረም" የተፈታቸችሁንም የሚያገባ ማንኛውም ሰው ያመነዝራል ብዙዎቹ የጥንት ቅጂዎች እነዚህንን ቃላት አይጨምሩትም፡፡
ራሱን ጃንደረባ ያደረገ አማራጭ ትርጉሞች 1) "የግል አካሉን ቆርጦ የጣለ” ወይም 2) "ላለማግባት እና ምንም ዓይነት ግብረስጋ ግንኙነት ላለማድረግ የወሰነ ሰው” ( ተመልከት) ለመንግስተ ሰማያት ሲል "እግዚአብሔርን ይበልጥ ለማገልገል ይችል ዘንድ" ይህንን ትምህርት ተቀበል . . . ተቀበል “ይህንን ትምህርት ተቀበል . . . ተቀበል” የሚለው በ19፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምከተው ተመልከት፡፡
ሕጻናትን ወደ እርሱ አመጡ ለተርጓሚዎች ምክት፡ “አንዳንድ ሰዎች ሕጻናትን ወደ ኢየሱስ አመጡ፡፡” ( ተመልከት) ፈቃድ "ፍቀዱ" ወደ እኔ ይመጡ ዘንድ አትከልክሏቸው "ወደ እኔ እንዳይመጡ አትከልክሏቸው" የመንግስተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉት ናትና "መንግስተ ሰማየት እንደነዚህ ላሉ ሰዎች ናትና” ወይም “ልክ እንደነዚህ ሕጻናት የሆኑ ሰዎች ብቻ ናቸው ወደ መንግስተ ሰማያት መግባት የሚችሉት"
እነሆ ይህ ቃል ሰዎች ከዚህ በኋላ ለሚነገረው ነገር አጽኖት እንዲሰጡ የሚጨመር ቃል ነው፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ተመልከቱ” ወይም “አድምጡ” ወይም “አሁን ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ”:: መልካም ነገር እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ነገር
ምኞት "ፍላጎት"
ሀብታም ወደ እግዚአብሔር መንግስት ከሚገባ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ብትሾልክ ይቀላል ለሀብታም ወደ እግዚአብሔር መንግስር መግባት በጣም ከባድ ነው ( ተመልከት) የመርፌ ቀዳዳ ለክር ማስገቢያ የሚሆን በመርፌ አናት ላይ የሚገኝ ቀዳዳ
በጣም ተገረሙ "ደቀ መዛሙርቱ ተደነቁ" ማን ልድን ይችላል? አማራጭ ትርጉሞች: 1) መልስ እየፈለጉ ነው ወይም 2) ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ማንም ሊድን አይችልም!” ( ተመልከት) እኛ ሁሉን ነገር ተውን "ሀብታችንን ሁሉ ተውን" ወይም "ያለንን ነገር ሁሉ ተውን" ታዲያ ምን እናገኛለን? "እግዚአብሔር ለእኛ ምን መልካም ነገር ይሰጠናል?"
አዲስ ልደት "ሁሉ ነገር አዲስ በሚሆንበት ጊዜ” ወይም "በአዲሱ ዘመን" በዐሥራ ሁለቱ ዙፋናት ላይ ትቀመጣላችሁ፣ ትርዳላችሁ "ነገሥታት እና ፈራጆች ትሆናላችሁ"
መቶ እጥፍ ትቀበላላችሁ "የተዋቿቸውን መልካም ነገሮች ሁሉ በመቶ እጥፍ ትቀበላላችሁ" አሁን መጀመሪያ የነበሩ ብዙዎች መጨረሻ ሆነዋል በሰዎች ዐይን መጀመሪያ የነበሩት ማለትም ሀብታሞች እና ሌሎችን የሚዙ ሰዎች በእግዚአብሔር መንግስት ውስጥ አንድ ቀን መጨረሻ ይናሉ፡፡
መንግስ ሰማያት የመሬት ባለቤትን ትመስላለች እግዚአብሔር በሁሉም ነገር ላይ ያለው አገዛዝ አንድ ባለመሬት መሬቱን የሚያስተዳድርበትን መንገድ ይመስላል ( ተመልከት) መንግስተ ሰማይ ትመስላለች በ MAT 13:24 ላይ በምን መልኩ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ከተስማማ በኋላ "የመሬቱ ባለቤት ከተስማማ በኋላ" በአንድ ዲናር "የአንድ ቀን ገቢ" ( ተመልከት)
እንደ ገና ወጣና "የመሬቱ ባለቤት እንደገና ወጣና" ያለሥራ የቆሙተን "ምንመ የማይሠሩትን” ወይም “ሥራ ያሌላቸውን"
እንደ ገና ወጣና "የመሬቱ ባለቤት እንደገና ወጣና" ያለሥራ የቆሙተን "ምንመ የማይሠሩትን” ወይም “ሥራ ያሌላቸውን"
ለእያንዳንዱ "በዐሥራ አንድ ሰዓት መሥራት ለጀመረውም ለእያንዳንዱ" አንድ ዲናር "የአንድ ቀን ገቢ" ( ተመልከት) እነርሱ እነንዲህ አሰቡ "ረጅም ሰዓት የሠሩት ሠራተኞች እንዲህ አሰቡ"
በተቀበሉ ጊዜ "ረጀም ሰዓት ስሰሩ የነበሩት ሠራተኞች ስቀበሉ" ባለቤቱ "የመሬቱ ባለቤት" ወይም "የወይን እርሻው ባለቤት" የቀኑንም ድካምና ትኩሳት ከተሸከምን "በጠራራ ፀሐይ ቀኑን ሙሉ ሥንሠራ የነበርን"
ከመካከላቸው አንዱ "ረጅሙን ሰዓት ከሠሩት ሠራተኞች መካከል አንዱ" ወዳጆቼ በዚህ ሥፍራ ላይ አንድ ሰው ሌላኛውን ሰው በትህትና ለመገሰጽ የሚጠቀምበትን ቃል ተጠቀም፡፡ በአንድ ዲናር ለመሥራት ከእኔ ጋር አልተስማማችሁምን? ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ለሥራችሁ ዋጋ አንድ ዲናር ለመክፈል ተስማሚቼያለሁ፡፡ (en:ta:vol1:translate: ተመልከት) አንድ ዲናር "የአንድ ቀን ገቢ" ( ተመልከት) መስጠት እወዳለሁ "መስጠት ያስደስተኛል” ወይም “መስጠት እወዳለሁ”
በራሴ ሀብት የፈለኩትን የማድረግ መብት የለኝምን? ለተርጓሚዎች ምክር፡ "በራሴ ሀብት የፈለኩትን ማድረግ እችላለሁ” መብት "ሕጋዊ" ወይም "ፍትሐዊ" ወይም "ትክክል" ወይም እኔ መልካም ስለሆንኩ ቀናችሁን? "ለማይገባቸው ሰዎች መልካም በማድረጌ አልተደሰታችሁምን"
እንሄዳለን ኢየሱስ እና ደቀ መዛሙርቱ የሰው ልጅን አሳልፈው ይሰጡታል "አንድ ሰው የሰው ልጅን አሳልፎ ይሰጠዋል" ይፈርዱበታል. . . እና አሕዛብ ይዘባበቱበት ዘንድ አሳልፎ ይሰጣል የካህናት አለቆች እና ፀሐፍት ይፈርዱበታል እንዲሁም ለአሕዛብ አሳልፈው ይሰጡታል፤ አሕዛብም ይዘባበቱበታል ይነሳል "እግዚብሔር ያስነሳዋል”
በቀኝህ በኩል . . . በግራህ በኩል ሥልጣን ያለው ቦታ
አናንተ እናት እና ልጆች ትችላለህን...ለመጠጣት? "ለመጠጣት . . . ትችላለህን?" ኢየሱስ ይህን የተናረው ለልጆች ብቻ ነው፡፡ አሁን ልጠጣው ያለሂትን ጽዋ ጠጣ "አሁን ልቀበለው ያለሁትን መከራ ውስጥ እለፍ" እነርሱ ልጆች በአባቴ ለተዘጋጀላቸው ነው "ከአጠገቤ በክብር መቀመጥ ይህንን ክብር አባቴ ላዘጋጀላቸው ነው" መዘጋጀት የተዘጋጀላቸው
የአሕዛብ ገዥዎች ይገዟቸዋል "የአሕዛብ ገዥዎች ገዥው የፈለገውን ነገር እንዲያደር ሕዝቡን ያዛሉ" እርሱ በጣም አስፈለጊ ሰው ናቸው በገዥዎች ስልጣን የተሰጣቸው ሰዎች በእነርሱ ላይ ስልጣን አላቸው "ይቆጣጠሯቸዋል" ፍላጎት "ፍላጎት" ወይም "መሻት" ሕይወት መስጠት "ለመሞት መፈለግ"
እንደፈለጉ ለደቀ መዛሙርቱ እና ኢየሱስ ተከተሉት "ኢየሱስን ተከተሉ" እናም ተመለከቱ አንዳንድ ጊዜ “እነሆነ” ተብሎ ተተርጉሟል፡፡ ጸሐፊው ከዚህ በመቀጠል ለሚመጣው ነገር ትኩርት እንዲሰጠው ይፈልጋል፡፡ ይህንን ለማድረግ የሚያስችል ነገር በቋንቋችሁ ውስጥ ይኖራል፡፡ በዚያ ስያልፉ "በዚያ ሥያልፉ" ይበልጥ ድምጻቸው አሰመተው ጮኹ "ዐይነ ሥውራኑ ከበፊቱ ይልቅ አብዝተው ጮኹ” ወይም “ድምጻቸውን ከፍ አድርገው ጮኹ"
ጠራቸው ዐይነ ሥውራኑን ጠራቸው ፍላጎት "ፍላጎት" እናይ ዘንድ እንወዳለን ለተርጓማች ምክር፡ “ማየት እንችል ዘንድ ታደርግ ዘንድ እንወዳለን" ወይም "ማየት እንችል ዘንድ እንወዳለን ራራላቸው "ራራላቸው” ወይም "ለእነርሱ ራራ"
ቤተ ፋጌ
መንደር
ውርንጭላ
"ትንሽ ወንድ አህያ"
ይህ በነቢያት የተነገረው ይፈጸም ዘንድ ነው "እግዚአብሔር ስለዚህ ጉዳይ ከብዙ ዘመናት በፊት በነቢያ አማካኝነት ምን እንደሚሆን ተናግሮ ነበር” በነቢያት የተነገረው ነገር "ነገሩ ከመፈጸሙ በፊት ነቢያት አስቀድመው የተናገሩት ነገር” የጽዮን ሴት ልጅ እስራኤል አህያ ድሆች የሚጋልቡት እንስሳ ውርንጭላ ትንሽ ወንድ አህያ
ጨርቅ ከውጪ የሚደረብ ወይም ረጅም ኮት ኢየሱስ በዚያ ተቀመጠ "አህያይቱን ጨርቅ አልብሰው ኢየሱስ በዚያ ላይ እንዲቀመጥ አደረጉ"
ሆሣዕና ይህ የዕብራይስጥ ቃል ሲሂን ትርጉሙም “አድነን” ማለት ነው ይሁን እንጂ “እግዚአብሔር ይመስገንም” መሆን ይችላል፡፡ ከተማው ሁሉ ተናወጠ "በከተማይቱ ውስጥ ያሉ ሁሌ እርሱን ለማየት ጓግተው ነበር" ከተማው ሁሉ "በከተማይቱ ውስጥ ያሉ ብዙ ሰዎች"
እንዲህ አላቸው "ገንዘብ ለዋጮቹን እና የተለያዩ ነገሮችን የሚገዙትን እና የሚሸጡትን ሰዎች" የጸሎት ቤት "ሰዎች የሚጸልዩበት ሥፍራ" የወንበዴዎች ዋሻ "እንደ ወንበዴዎች መሸሸጊያ ዋሻ” አንካሳ በጣም ከመጎዳታቸው የተነሳ መራመድ የማይችሉ ሰዎች
ሆሣዕና በ MAT 21:09 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምው ተመልከት፡፡ የዳዊት ልጅ በ MAT 21:09 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ተቆጡ "ኢየሱስን ጠሉት እንዲሁም በጣም ተበሳጩበት" እነዚህ ሰዎች የሚሉትን አትሰማምን? "ሰዎች ስለአንተ እንዲህ ዓይነት ንግግር እንዲያደርጉ ልትፈቅድላቸው አይገባም!" ይሁን እንጂ ፈጽሞ አላነበባችሁምን . . . ምስጋና'? "አዎ አየሰማኋቸው ነው ይሁን እንጂ በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ ያነበባችሁት ማስታወስ ይገባችሁ ነበር . . . ምሳጋና" ኢየሱስ ትቷቸው ሄደ "ኢየሱስ የካህናት አለቆችንና ጸሐፊትን ትቶ ሄደ"
ደረቀ "ሞተ" ማቴዎስ 21፡20-21
እምነት ካላችሁና የማትጠራጠሩ ከሆነ እነዚህ ሁለት ሀረጎች የሚስተላልፉት ተመሳሳይ ሀሳብ ነው፡፡ ሁለት ጊዜ የተጻፈው አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ በአንዳንድ ቋንቋዎች ውስጥ አጽኖት መስጫ ሌላ መንገድ አለ፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “በእርግጥ ካመናችሁ” ወዲያው ደረቀ "ደርቆ ሞተ"
እምነት ካላችሁና የማትጠራጠሩ ከሆነ እነዚህ ሁለት ሀረጎች የሚስተላልፉት ተመሳሳይ ሀሳብ ነው፡፡ ሁለት ጊዜ የተጻፈው አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ በአንዳንድ ቋንቋዎች ውስጥ አጽኖት መስጫ ሌላ መንገድ አለ፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “በእርግጥ ካመናችሁ” ወዲያው ደረቀ "ደርቆ ሞተ"
ማቴዎስ 21፡25-27
ከሰማይ "በሰማይ ካለው እግዚአብሔር” እንዲህ ይለናል "ኢየሱስ እንዲህ ይለናል" ሕዝቡን ፈራን "ሕዝቡ ምን እንደሚያስብ ፈራን ወይም ምን እንደሚያደርግብን ፈራን" ዮሐንስን ነብይ አድርገው ይቆጥሩት ነበር "ዮሐንስ ነብይ እንደሆነ ያምኑ ነበር"
እንዲህ አሉ "የካህናት አለቆችና ሽምግሌዎች እንዲህ አሉ" ኢየሱስ አንዲህ አላቸው "ኢየሱስ ለካህናት አለቆችና ለሽማግሌዎች እንዲህ አላቸው" ዮሐንስ ወደ እናንተ መጣ ዮሐንስ ወደ ሃይማኖት መሪዎች እና ሕዘቡ መጥቶ ሰበከ፡፡ በጽድቅን መንገድ ዮሐንስ ሰዎች እንዴት ለእግዚአብሔት ምላሽ መስጠት እንዳለባቸው እና መኖር እንዳለባቸው አሳየ
ትልቅ መሬት ያለው አንድ ሰው "ብዙ ሀብት ያለው አንድ ሰው" ለወይን ተካዮች መሬቱን አከራየ "ወይን የሚያመርቱ ሰዎችን በቦታው ላይ ሾመ” የወይን እርሻው ባለቤት ግን አሁንም ቢሆን የመሬቱ ባለቤት ነው፡፡ የወይን ተክል የሚተክሉ ሰዎች ወይንን እንዴት መትከል እና ማሳደግ እንደሚቻል የሚያውቁ ሰዎች
ሠራተኞችን የመሬቱ ባለቤት ሠራተኞች (MAT 21:33)
ሰዎች እንዲህ አሉት "ሕዝቡ ለኢየሱስ እንዲህ አሉት"
ኢየሱስ እንዲህ አላቸው "ኢየሱስ ለሕዝቡ እንዲህ ብሎ ተናገረ" (MAT 21:41) ግንበኞች የናቁት ድንጋጥ የማዕዘን ራስ ሆነ፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ "በአናጽዋች የናቁት ድንጋይ በጣም አስፈላጊው ድንጋይ ሆነ፡፡” ባለስልጣናቱ ኢየሱስን ባይቀበሉትም ነገር ግን እግዚአብሔር የመንግስቱ ራስ ያደርገዋል፡፡ “ ይህ ከጌታ ነው "ይህንን ታላቅ ለውጥ ያመጣው ጌታ ነው"
እላችኋለሁ ኢየሱስ ለካህናት አለቆች እና ሽማግሌዎች እንዲህ አላቸው፡፡ ፍሬውን ተንከባቡ "ትክክለኛውን ነገር አድርጉ ፍሬውን "የእግዚአብሔር መንግስ ፍሬ" በዚህ ድንጋይ ላይ የሚወድቅ ማንም ሰው "በዚህ ድንጋይ የሚሰናከል ማንም ቢኖር የሚወድቅበት ማንም ሰው "ፍርዱ የሚመጣበት ማንም ሰው
የእርሱ ምሳሌዎች "የኢየሱስ ምሳሌዎች" እጃቸውን በእርሱ ላይ አኖሩ "አሰሩት"
መንግሰተ ሰማያት . . . ትመስላለችThe kingdom of heaven is like በ MAT 13:24 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምህ ተመልከት የተጋበዙት ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ንጉሡ የጋበዛቸው ሰዎች
እነዚህ ሰዎች "የተጋበዙት እንግዶች" (MAT 22:4) ግብዣውን ከቁም ነገር አልቆጠሩትም "የእርሱን ግብዣ ቸል አሉት"
የማቋረጫ መንገድ "መንገዶች የሚገናኙበት ቦታ" አደራሽ ትልቅ ክፍል
ኢየሱስ በሚናገርበት ወቅት እንዴት ያቋርጡት ነበር "ኢየሱስ አንድ ነገር ስናገር በየመኃሉ እያቋረጡት ለክስ የሚሆናቸውን ነገር ለማግኘት ጥረት ያደርጉ ነበር፡፡” ከሄሮዶስ ወገን ከሮማዊያን አገዛዝ ጋር ጓድኛ የሆነው የአይሁድ ንጉሥ የሆነው የሄሮዶስ ተወካዮች እና ተከታዮች በሰዎች መካከል ልዩነት አታደረግም "ለሰዎች የተለየ አክብሮት አትሰጥም " ወይም "በጣም ጠቃሚ ለሚባሉ ሰዎች ትኩርት አትሰጥም"
ዲናር የአንድ ቀን ደሞዝ የሆነ የሮማዊን ገንዘብ ነው
የቄሳርን "የቄሳር የሆነው ነገር የእግዚአብሔርን "የእግዚአብሔር የሆነውን ነገር"
መምህር ሙሰተ እንዲህ ብሏል “አንድ ሰው ከሞተ ሙሴ በቅዱሳት መጽሕፍት ውስጥ ስለጻፈው ነገር ጠየቁት፡፡ በቋንቋችሁ ውስጥ በትቅስ ውስጥ ሌላ ትቅስ መጻፍን የማይፈቅድላችሁ ከሆነ በተዘዋዋር መንገድ ሀሳቡን መግለጽ ትችላላችሁለ “ሙሴ አንድ ሰው ከሞት” (ተመልከት ወንድሙ . . . ምስቱ . . ወንድሙ የሞተው ሰው
ሁሉም አንዱ ከሌላኛው በኋላ "የሰውዬው ወንድሞች ሁሉ እርሷን ካገቡ በኋላ ሞቱ” ወይም “ሁሉም ወንድሞቹ ከሞቱ በኋላ”
ማቴዎስ 22፡29-30 የእግዚአብሔርን ኃይል "እግዚአብሔር ምን ማድረግ እንደሚችል"
እንዲህ የሚል ነገር አላነበባችሁምን . . . ያዕቆብ? "እንዳነበባችሁ አውቃለሁ ነገር ግን ያዕቆብ . . . የሚለውን የተረዳችሁት ግን አይመስልም” በ . . . ለእናንተ የተነገረው "እገዚአብሔር ለእናንተ የተናገረው እግዚአብሔር እንዲህ ይላል “እኔ . . . ያዕቆብ”? ይህ በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ ነው፡፡ “እግዚአብሔር ለሙሴ እንዲህ አለው፡፡ እኔ እግዚአብሔር የአብረሃም አምላ፣ የይሳቅ አምላክ እና የያዕቆብ አምላክ ነኝ፡፡”
የሕግ ባለሞያዎች የሙሴን ሕግ ጠንቅቀው የሚያውቁት ፈሪሳዊያን
ወደዱት ሕግጋቱን ወደዱት MAT 22:37.
ማቴዎስ 22፡41-42
ጠላቶችህን የእግር መረገጫ እስካደረግ ድረስ "ጠላቶችን እስካጠፋቸው ድረስ”
ዳዊት ክርስቶስን “ጌታዬ” ብሎ ከጠራው እንዴት እርሱ የዳዊት ልጅ ሊሆን ይችላል? ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ዳዊት ጌታዬ ብሎ ጠርቶታል ስለዚህ ክርስቶስ ከዳዊት ዘር በላይ ነው ማለት ነው፡፡” ዳዊት ክርስቶስን እንዲህ ብሎ ከጠራው ዳዊት ክርስቶስን “ጌታዬ” ብሎ ከጠራው፡፡ ይህ ሊሆን የሚችለው ክርስቶስ የዳዊት ዘር የሆነ ብቻ ሳይን ከዚያም በላይ የሆነ ነው፡፡
ከባድና አስቸጋሪ ሸክም ተብትበው በሰው ትከሻ ይጭናሉ፥ "ተግባራዊ ለማድረግ በጣም አስቸጋሪ የሆኑ ደንቦችን በእናንተ ላይ ይጭናሉ" እነርሱ ግን በጣታቸው ስንኳ ሊነኩት አይወዱም። "ምንም ዓይነት እገዛ ለማድረግ ግን ፈቃደኞች አይደሉም" አሸንክታብ ቅዱሳት መጻሕፍት የተጻፉበት ወረቀት መያዥያ ትንሽ የቆዳ ሳጥን
በምድር ላይ ማንንም አባት ብላችሁ አትጥሩ "በምድር ላይ ማንንም አባት ብላችሁ አትጥሩ” ወይም “በምድር ላይ ያለን ማንንም ሰው አባቴ ብላችሁ አትጥሩ" በሰማይ ያለ አንድ አባት አላችሁና እግዚአብሔር አባር የአማኞች ሁሉ “አባት” ነው፡፡ አንድ መምህር አላችሁ እርሱም ክርስቶስ ነው ኢየሱስ “ክርስቶስ” ብሎ ስናገር በሦስተኛ መደብ ስለራሱ መናገሩ ነው፡፡ ለተርጓሚዎች ምክርለ “እኔ ክርስቶስ፣ እኔ ብቻ የእናንተ መምህር ነኝ"
ራሱን ከፍ ከፍ የሚያደረግ "ራሱን በጣም አስፈላጊ የሚያደረግ" ከፍ ከፍ ያለ "ራሱን በጣም አስፈላጊ ያደረገ"
አትገባም "እግዚአብሔር በአንተ ላይ እንዲገዛ አትፈቅድ" የመበልቶችን ቤት መበዝበዝ "የሚጠብቃቸው ወንድ ያሌላቸው ሴቶች ትዘርፋለህ” የገሃነም ልጅ "ለገሃነም የተገባህ ሰው" ወይም "ወደ ገሃነም መግባት ያለበት ሰው
የእውር ምሪት . . . ሞኞች ምንም እንኳ መሪዎቹ ዐይነ ሥውራን ባይሆንም እንደ ተሳቱ ማወቅ አይችሉም ነበር በመኃላ ታሥሯል "ለማድረግ በመኋላ የገባውን ቃል መፈጸም አለበት” ወርቁ ነውን? ወይስ ወርቁን የቀደሰው ቤተ መቅደስ? ኢየሱስ ይህንን ጥቅስ ፈሪሳዊያንን ለመገሰጽ ተጠቅሞበታል፡፡
ዐይነ ሥውራን መንፈሳዊ ዐይነ ሥውርነት ያለባቸው ሰዎች መባው ነውን? ወይስ መባውን የሚቀድሰው መሠዊያው? ኢየሱስ ይህንን ጥቅስ እንሱ እሰቀድመው የሚያውቁትን ነገር ለማስታወስ ተጠቅሞበታል ስጦታ/መባ በመሰዊያው ላይ በእግዚአብሔር ፊት የሚቀርብ የእንስሳት መስዋዕት ወይም እህል መስዋዕት ነው፡፡ አንድ ጊዜ መሰዊያው ላይ ከሆነ ቧላ መስዋእት ይሆናል፡፡
ወዮላችሁ በ MAT 23:13 በምን መንገድ እንተረጎምከው ተመልከት መባው ነውን? ወይስ መባውን የሚቀድሰው መሠዊያው? ለምግብ ጥሩ ጣዕም ለመስጠጥ የሚውሉ ቅጠላ ቅጠሎች እና ፍሬዎች ዐይነ ሥውራነት መሪዎች እነዚህ ሰዎች አካላዊ ዐይናቸው አልጠፋም፡፡ ኢየሱስ አካላዊ ዐይነ ሥውርነትን ከመንፈሳዊ ዐይነ ሥውርነት ጋር ያነጻጽራል፡፡ ትንኝን የምታጠሩ ግመልንም የምትውጡ። በጣም ትንንሽ የሆኑ ንጹሕ እንስሳትን ላለመዋጥ በመጠንቀቅ የትልቁን ንጹሕ ያልሆነ እንስሳ ሥጋ ግን ሆን ብላችሁ ወይም ሳታውቁ ትበላላችሁ ልክ እንደዚሁ በጣም ትንነሽ የሆኑ ሕግጋትን ለመጠበቅ ጥረት ታደርላችሁ ይሂን እንጂ በጣም አስፈላጊ የሆኑ ሕግጋትን ግን ቸል ትላላችሁ፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ "ልክ ትንኝ በምጠጣው ነገር ውስጥ የሚያወጣ ነገር ግን ግመል እንደሚውጥ ሰው ሞኞች ናችሁ፡፡” ትንኝን እንዳይገባ ትንንኝ ወደ አፋቸው እንዳይገባ በጨርቅ አጥልለው ይጠጣሉ ትንኝ ትንንሽ በራሪ ነፍሳት
ወዮላችሁ በ MAT 23:13 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ የብርጭቆ እና የሣህኑን ውጪ ታጠራላችሁ “ጸሐፍ” እና “ፈርሳዊያን” ከውጪ በሰዎች ፊት “ንጹሕ መስለው” መታየት ይፈልጋሉ፡፡ በውስጡ ግን የሙታን አጥንት ርኩሰትም ሁሉ የተሞሉ "ከሚያስፈልጋቸው በላይ እንዲኖራው በጉልበት የሌላ ሰውን ነገር ይወስዳሉ “ ዐይነ ሥውራን ፈሪሳዊያን ፈሪሳዊያን እውነቱን አይረዱትም፡፡ አካላዊ ዐይነሥውነት ግን የለባቸውም፡፡ ውጭው ደግሞ ጥሩ እንዲሆን አስቀድመህ የጽዋውንና የወጭቱን ውስጡን አጥራ። ልባቸው ከእግዚአብሔር ጋር ትክክል ከሆነ ሕይወታቸውም ይህንኑ ያሳያል፡፡
የአባቶቻችሁን መስፈሪያ ኃጢአት ሙሉ። "አባቶቻችሁ የጀመሩትን ኃጢአት ፈጽሙ" እናንተ እባቦች፥ የእፉኝት ልጆች "ልክ እንደ አደገኛ እና መርዛማ እባቦች ናችሁ" ከገሃነም ፍርድ እንዴት ታመልጣላችሁ? "የገሃነም ፍርድን የሚታመልጡበት ምንም ዓይነት መንገድ የለም!" (ተመልከት:
ከአቤል . . እስከ ዘካሪያስ አቤል የመጀመሪያው የተገደለ ሰው ነው እንዲሁም ምናልባትም በአይሁዳዊያን ዘንድ በቤተ መቅደስ ውስጥ የተገደለው የመጨረሻው ሰው ነው፡፡ ዘካሪያስ ይህ የመጥመቁ ዮሐንስ አባት አይደለም
እየሩሳሌም፣ እየሩሳሌም ኢየሱስ በእየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎችን ልክ ከተማዋን እንደሚናገር ሰው ይናገራቸዋል፡፡ ልጆቻችሁ የሁሉም እስራኤላዊያን ቤታችሁ የተፈታ ሆኖ ይቀርላችኋል። ለተርጓሚዎች ምክር፡ “እግዚአብሔር ቤታችሁን ትቶ ይሄዳል ባዶም ይሆናል” ቤታችሁ አማራጭ ትርጉሞች፡ 1) የኢየሩሳሌም ከተማ ወይም 2) ቤተ መቅደሱ፡፡
ይህን ሁሉ ታያላችሁን? አማራጭ ትርጉሞች: ኢየሱስ እየተናገረ ያው 1) ስለ ቤተ መቅደሱ ግንባታ
ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ "ማንም ስለዚህ ጉዳይ እንዳይዋሻችሁ ተጠንቀቁ"
አትደናገጡ "እነዚህ ነገሮች አያናውጧችሁ"
አሳልፈው ይሰጢ,ጡአችዋል
"የእናንተን መሰደድ የሚወዱ ሰዎች አሳልፈው ይሰጡአችዋል" አሳልፎ መሰጠት በ MAT 10:17 ላይ ምን ብለህ እንዴተረጎምከው ተመልከት፡፡
የብዙዎች ፍቅር እየቀዘቀዘ ይመጣል አማራጭ ትርጉሞች: 1) "ብዙ ሰዎች ሌሎች ሰዎችን መውደድ ይተዋሉ" ወይም 2) "ብዙ ሰዎች እግዚአብሔርን መውደዳቸውን ይተዋሉ" በዓለም ሁሉ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “በሁሉም ሥፍራ ያሉ ሁሉም ሰዎች"
በነብዩ ዳንኤል የተነገረው ትንቢት ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ነብዩ ዳንኤል በጻፈው ትንቢት መሠረት”
ነፍሰ ጡር ያረገዘች ሴት ክረምት "ቀዝቃዛ ወራት" ሥጋ ለባሽ ሰዎች
አትመኑ "የሚነግሯችሁን ውሸት አትመኑ"
መብረቅ ከምሥራቅ ወጥቶ እስከ ምዕራብ እንደሚታይ፥ የሰው ልጅ መምጣት እንዲሁ ይሆናልና፤ አመጣጡ በፍጥነት እና በቀላሉ ለታይ በሚችል መልኩ ነው፡፡ የሞተ እንስሳ ባለበት በዚያ ጥንብ አንሳዎች ይሰበሰባሉ አማራጭ ትርጉሞች 1) የሰው ልጅ በመጣ ጊዜ ሁሉም ሰዎች ያዩታል እንዲሁም የእርሱን መምጣት ያውቃሉ ወይም 2) በመንፈሳዊ ሕይወታቸው የሞቱ ሰዎች ባሉበት ሥፍራ ውሸትን የሚነግሯቸው ሐሰተኛ ነብያት በዚያ አሉ፡፡ ጥንብ አንሳ የሞቱ ወይም ሊሞቱ ያሉ እንስሳትን ሥጋ የሚበሉ አእዋፋት
ወዲያው "በዚያ ቅጽበት" በእነዚያ ቀናት በ MAT 24:23-28 ላይ የተገለጹት ቀናት አራት ንፈሳት ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ከሰሜን፣ ከደቡበድ፣ ከምስራቅ እና ከምዕራብ” ወይም “ከሁሉም አቅጣጫ" የሰማይ ኃይላት ሁሉ ይናወጣሉ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “እግዚአብሔር በሰማይ ያሉትን ነገሮች ሁሉ እና ከሰማይ በላይ ያሉትን ነገሮች ያናውጣል
ደረታቸውን ይደቃሉ የሚመጣውን ፍርድ በመፍራት ደረታቸውን ይመታሉ ይሰበሰባሉ "መላዕክቶቹ ይሰበስባሉ" ምርጦቹን የሰው ልጅ የመረጣቸውን ሰዎች ከአራቱም ንፋሳት ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ከሰሜን፣ ከደቡበድ፣ ከምስራቅ እና ከምዕራብ” ወይም “ከሁሉም አቅጣጫ"
በደጅ እንደቀረበ እወቁ ወራሪ ሠራዊት ከተማዋን ሰብሮ ለመግባት ዝግጁ እንደሆነ
ይህ ተውልድ አያልፍም "ዛሬ የሚኖሩ ሰዎች አይሞቱም" ይህ ሁሉ እስኪሆን ድረስ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “እነዚህ ነገሮች እግዚብሔር እንዲሆኑ እስኪደረግ ድረስ" ሰማይ እና ምድር ያልፋሉ "ሰማይ እና ምድር ሕልውናቸው ያበቃል"
የሰው ልጅም ቢሆን "የሰው ልጅ እንኳ"
በኖህ ዘመን እንደሆነው የሰው ልጅ መምጣትም እንዲሁ ይሆናል "የሰው ልጅ የሚመጣበት ቀን ልክ በኖህ ዘመን እንደሆነው ነው” ምክንያቱም ማንም መጥፎ ነገር ይሆንብና ብሎ አላሰበም፡፡ በዚያ ዘመን እንደሆነው ከጥፋት ውሃ በፊት ይበሉ እና ይጠጡ . . . ጠራርቆ ወሰዳቸው- የሰው ልጅ መምጣትም እንዲሁ ይሆናል "ከሰው ልጅ መምጣት በፊት ያለው ጊዜ ልክ የጥፋት ውሃ ሊመጣ ሲል ያለውን ይመስላል፣ ሁሉም ስበሉና ስጠጡ ሳለ - - - ጠራትቆ ወሰዳቸው”
ከዚያ የሰው ልጅ ሲመጣ አንዱ ይወሰዳል ሌላኛው ይቀራል አማራጭ ትርጉሞች: 1) እግዚአብሔር ወደ ሰማይ ይወስደዋል ሌሎቹን ደግሞ ለፍርድ በምድር ላይ ይተዋቸዋ፡፡ ወይም 2) መላእክት አንዱ ልፍርድ ይወስዱታል ሌላኛውን ለበረከት ይተውታል ወይም (ተመልከት), MAT 13:40-43). የድንጋይ ወፍጮ እህል ለመከካት የሚሆን እቃ ስለዚህ "ከነገርኳችሁ ነገር የተነሳ" ጸንታችሁ ቁሙ "በንቃት ተከታተሉ"
ሌባ ኢየሱስ ልክ እንደ ሌባ ሰዎች ባላሰቡት ሰዓት እንደሚመጣ ተናግሯል፤ ይሁን እንጂ ሊሰርቅ አይደለም የሚመጣው፡፡ ነቅቶ ይጠብቅ ነበር ቤቱ እንዳይዘረፍ “ነቅቶ በጠበቀ ነበር” ቤቱም ሊቈፈር ባልተወም ነበር። "ማንም ቤቱ ገብቶ ንረቱን አንድሰርቅ ባላደረገ ነበር"
እንኪያስ በጊዜው ይሰጣቸው ዘንድ . . . ታማኝና ልባም ባሪያ ማን ነው? "ታማኝ፣ ልባም ባሪያ ማን ነው? ጌታው በጊዜው . . . እርሱን ነው፡፡” ምግባቸውን ይሰጣቸው ዘንድ "በጌታው ቤት ላሉት ሰዎች ምግባቸውን ይሰጥ ዘንድ"
በለልቡ እንዲህ አለ "በአእምሮው እንዲህ አሰበ" እድል ፈንታወን ለመወሰን "ይቀበሉት ዘንድ"
መብራት ይህ እንዲህ ሊሆን ይችላል 1) መብራት ወይም 2) በእንጨት ጫፍ ላይ ጨርቅ በመጠምጠም ጨርቁን በዘይት በመንከር የሚዘጋጅ ችቦ አምስት ሴቶች "አምስት ልጃገረዶች" ትርፍ ዘይት አልያዙም "በመብራታቸው ውስጥ እንጂ ተጠባባቂ ዘይት አልያዙም"
እንቅልፍ ወሰዳቸው "ዐሥሩም ልጃገረዶች ተኙ"
መብራታቸውን አዘጋጁ "በደንብ እንድበራ መብራቸውን አስተካከሉ " ሞኞቹ ለጠቢባኑ እንዲህ አሏቸው "ሞኞቹ ልጃገረዶች ለጠቢባኑ ልጃገረዶች እንዲህ አሏቸው" ዘይታችን ሊያልቅ ነው "በመብራታችን ውስጥ ያለው ዘይት ደምቆ መብረቱን አቁሟል”
ሄዱ "አምስቱ ሞኝ ልጃገረዶች ሄዱ" ዝግጁዎች የሆኑት ተጠባባቂ ዘይት የነበራቸው ልጃገረዶች በሩ ተዘጋ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ብሩን ተዘጋ" ክፈቱልን "ወደ ውስጥ መግባት እንችል ዘንድ በሩን ክፈቱልን" አላውቃችሁም "ማን እንደሆናችሁ አላውቅም”
ይህንን ይመስላል "መንግስ ሰማያት ይህንን ይመስላል" (ተመልከት MAT 25:1) ለሄድ ስነሳ "ለመሄድ ዝግጁ በሆነ ጊዜ” ወይም “ለመሄድ በተነሳ ጊዜ” ሀብቱን አስረከበ "ሀብቱን ይቆጣጠሩለት ዘንድ ስልጣን ሰጣቸው" ሀብቱ "የእርሱ ሀብት” የእርሱ ሀብት መክሊት “አንድ መክሊት” የሃያ ዓመት ደሞዝ ያክላል፡፡ ይህንን በዘመናዊ የገንዘብ መጠን አትለውጡት፡፡ ምሳሌው በማነጻጸር ላይ ያለው አምስት፣ ሁለት እና አንድ እንዲሁም በጣም ትልቅ ሀብትን ነው፡፡ ለተርጓማች ምክር፡ “አምስት ሻንጣ ሙሉ ወርቅ “ ከዚያም አምስት ጠጨማሪ መክሊቶችን አተረፈ “በመክሊቱ ነግዶ አምስት መክሊቶችን አተረፈ”
ሌላ ሁለት አተረፈ "ሌላ ሁለት መክሊቶችን አተረፈ"
አምስት ተጨማሪ መክሊቶችን አተረፈ "አምስት ተጨማሪ መክሊቶችን አተረፍኩ" መክሊቶች በ MAT 25:15 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፤ ጥሩ አድርገሃል "ጥሩ አድርገሃል” ወይም “መልካም አድርገሃል”፡፡ ባሕላቹ ምናልባት የጌታውን ንግግር ይበልጥ መግለጽ የሚያስችል ቃል ይኖረው ይሆናል፡፡
ተጨማር መክሊቶችን አተረፍኩ በ MAT 25:20 ላይ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ ጥሩ አድርገሃል . . . የጌታው ሰላም በ MAT 25:21 ላይ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
ካልዘራህባት የምታጭድ ካልበተንህባትም የምትሰበስብ ጨካኝ ሰው መሆንህን አውቃለሁ፤ r እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ሀሳብን የሚያስተላልፉ ናቸው፡፡ አገልጋዩ ጌታውን የእርሱ ያልሆነ ምርትን ይሰበስባል በማለት ይከሰዋል፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ምግብን የአንተ ካልሆነ ማሳ ውሰጥ ትሰበስባለህ” " መዝራት በዚያ ዘመን በመሥመር ከመዝራት ይልቅ በጥቂት በጥቂቱ ይበትኑት ነበር፡፡ ተመልከት የአንተ የሆነውን ይኸው ይዤ መጥቻለሁ "ይኼው፣ የአንተን ይዤ መጥቻለሁ"
አንተ ክፉና ሃኬተኛ ባሪያ "አንተ መስራት የማትፈልግ ክፉ ባሪያ ነህ" ካልዘራሁባት እንዳጭድ ካልበተንሁባትም እንድሰበስብ ይህንን ሀሳብ በ MAT 25:24 ላይ እንዴት እንተረጎምክ ተመልከት፡፡ ጠራሴን እወሰዳለሁ “የራሴን ወርቅ እወስዳለሁ" ትርፍ ከባንክ በብድር የሚወሰድ ብር ላይ የሚደመር ትርፍ
ከዚያም የሚበልጥ "የሚበዛ" በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል። "ሰዎች የሚያለቅሱበት እና ጥርሳቸውን የሚያፋጩበት ቦታ"
ማቴዎስ 25፡31-33
አሕዛብም ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ ለተርጓሚዎች ምክር፡ "በፊቱ ሕዝቦችን ሁሉ ይሰበስባል" በፊቱ "ከእርሱ ፊት" አሕዛብን ሁሉ "ከሁሉም ሀገራት የተውጣጡ ሕዝቦች" ፍየሎች ፍየሎች መካከለኛ መጠን ያላቸው በአራት እግሮቻቸው የሚራመዱ ከበግ ጋር ተመሳሳይ የሆኑ አጥቢ እንስሳት ናቸው፡፡ ያስቀምጣቸዋል "የሰው ልጅ ያስቀምጣቸዋል"
ንጉሥ ይህ ኢየሱስ በ MAT 25:31 ላይ ስለ ሰው ልጅ የተናገረው ሌላኛው ሥፍራ ነው፡፡ ንጉሥ . . . በቀኙ ኢየሱስ ስለ ራሱ በሦስተኛ መደብ እየጠናገረ ነው፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “እኔ፣ ንጉሡ . . . በቀኜ” ኑ፣ የአባቴ ብሩካን ለተርጓሚዎች ምክር: "ኑ አባቴ የባረካችሁ" አባት ይህ ለእግዚአብሔር የማዕረግ ስም ነው ለእናንተ የተዘጋጀውን መንግስት ውረሱ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “እግዚአብሔር ያዘጋጀላችሁን መንግስት ውረሱ"
ንጉሥ "የሰው ልጅ" (MAT 25:31) እንዲህ አላቸው "በቀኙ ላሉት እንዲህ አላቸው" ወንድሞች በቋንቋችሁ ወንዶችን እና ሴቶችን የሚካትት ቃል ቃለ ያንን ቃል ተጠቀሙ፡፡ ለእኔ አድርጋችኋል "ለእኔ እንዳደረጋችሁት እቆጥረዋለሁ"
እናንተ ርጉማን "እናንተ እግዚአብሔር የረገማችሁ" ወደ ተዘጋጀላቸው ዘላለማው እሳት ለተርጓሚዎች ምክር: "እግዚብሔር ያዘጋቸው ዘላለማዊ እሳት" መላእክቱ የእርሱ አጋዦች ታርዤ አላለበሳችሁኝም "ታርዤ አላለበሳችሁኝምን” ታምሜ እና ታስሬ "ታምሜ እነ ታስሬ"
እነርሱም እንዲህ ብለው ይመልሱለታል "በግራው ያሉት" (MAT 25:41) ይመልሱለታል ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ለአንዱ "ከእነዚህ የእኔ ሕዝብ ከሆኑን ለአንዱም” ስላላደረጋችሁ "ለእኔ እንዳላደረጋችሁት አስባለሁ" ወይም "በእርግጥ ያልረዳችሁት እኔን ነው" ዘላለማዊ ቅጣት "ማብቂያ ያሌለው ቅጣት" ጻድቃን ወደ ዘላለም ሕይወት ይገባሉ "ጻድቅ የሆኑ ሰዎች ወደ ዘላለም ሕይወት ይገባሉ"
በፈጸመ ጊዜ፥ በቋንቋችሁ አዲስ ታሪክ መጀመሪያን ማሳያ መንገድ ካለ ያንን ተጠቀሙ፡፡ እነዚህ ቃላትን በ MAT 24:4-25:46 ውስጥ ያሉትን ቃላት የሰው ልጅ እንዲሰቀል አሳልፈው ይሰጡታል "አንዳንድ ሰዎች የሰው ልጅን ለሚሰቅሉት አሳልፈው ይሰጡታል"
ተሰበሰቡ "በምስጥር" በበዓል ቀን ግን አይደለም ለተርጓሚዎች ምክር፡ “በበዓል ቀን ኢየሱን መግደል የለብንም” በዓል ዓመታዊ የፈስካ በዓል
ምግብ ለመብላት ተቀምጠው ሳለ በጎናቸው ጋደም ብለው፡፡ ሰዎች ምግብ ለመመገብ የሚቀመጡበትን መንገድ የሚገልጽን ቃል መጠቀም ትችላለህ፡፡ አንድት ሴት ወደ እርሱ መጥታ አንድደት ሴት ወደ ኢየሱስ መጥታ የአልባስጥሮስ ጠርሙስ ከለስላሳ ድንጋይ የሚሰራ በጣም ውድ መያዥያ ነው ሽቶ ጥሩ መዓዛ ያለው ዘይት የዚህ ብክነት ምክንያቱ ምንድ ነው? "ይህች ሴት ይህንን ሽቶ በማባከኗ መጥፎ ነገር አድርጋለች!"
ይህችን ሴት ስለምን ታስጨንቋታላችሁ? "ይህችን ሴት ልታስጨንቋት አይገባም!" እናንተ . . . እናንተ . . . አናንተ ደቀ መዛሙርቱ
ለእነርሱ አሳልፎ ይሰጣቸው ዘንድ “አሳልፌ እንድሰጣችሁ” ወይም "ኢየሱስን መያዝ ትችሉ ዘንድ" ሠላሣ ብር ይህ ቃል በብሉይ ኪዳን ውስጥ ከሚገኘው የትንቢት መልዕክት ጋር ተመሳሳይ ቃል በመሆኑ የገንዘቡን መጠን በዘመናዊ የገንዘብ መጠን ከመጻፍ ይልቅ እንዳለ ማስቀመጡ ተመራጭ ነው፡፡ ለእነርሱ አሳልፎ ለመስጠት "የካህናት አለቆች ኢየሱስን ይዙት ዘንድ ለማገዝ”
እርሱም፦ ወደ ከተማ ከእገሌ ዘንድ ሄዳችሁ፦ መምህር፦ ጊዜዬ ቀርቦአል፤ ከደቀ መዛሙርቴ ጋር ከአንተ ዘንድ ፋሲካን አደርጋለሁ ይላል በሉት አለ።" ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ለሌላ ሰው ሄደው የኢየሱስን መልክት እንድነገሩት ነገራቸው፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ለደቀ መዛሙርቱ ወደ ከተማ እንዲሄዱ፣ ወደ አንድ ሰው ቤትም እንዲሄዱና መምህር እንዲህ ይልሃል ብለው እንድነግሩት ነገራቸው፡፡ “ጊዜዬ ቀርቦአል፡፡ ከደቀ መዛሙርቴ ጋር ፋስካን በአንተ ቤት ማሳለፍ እፈልጋለሁ” ብሏል ብላችሁ ንገሩት፡፡ ወይም “ ደቀ መዛሙርቱ ወደ አንድ ሰው ዘንድ እንዲሄዱና መምህራቸው ጊዜዬ ቀርቧል፤ ፋስካን በአንተ ቤት ከደቀ መዛሙርተቼ ጋር ማሳለፍ እፈልጋለሁ ብለው ይነግሩት ዘንድ ላካቸው፡፡” ጊዜዬ አማራጭ ትርጉሞች: 1) "የነገርኳችሁ ጊዜ" (UDB) or 2) "እግዚአብሔር ለእኔ አስቀድሞ ያዘጋጀው ጊዜ" ቀርቧል አማራጨ ትርጉሞች: 1) "ቅርብ ነው" ፋስካን ማክበር "የፋስካን መብል መብላት" ወይም "ልዩ የሆነ ምግብ በመብላት ፋስካን ማክበር"
ምግብ ልመገብ ተቀመጠ በባሕላችሁ ሰዎች ምግብ ለመመገብ የሚቀመጡበትን መንግድ የሚገለጽ ቃልን ተጠቀሙ፡፡ ጌታዬ እኔ በእርግጠኝነት አይደለሁም? "በእርግጠኝነት እኔ አይደለሁም፣ ነኝ እንዴ ጌታዬ?"
የሰው ልጅን አሳልፎ የሚሰጥ ሰው "የሰው ልጅን የሚከዳ ሰው" አንተ ራስህ አልክ "አንተ ራስህ እንዳልከው አንተ ነህ" ወይም "አንተ ራስህ አሁን አመንክ"
ወሰደ . . . ባረከው . . . ሰበረው ይህንን በ MAT 14:19 ላይ በተረጎምከው መሠረት ተርጉመው፡፡
ወሰደ ይህንን በ MAT 14:19. ላይ በተረጎምከው መሠረት ተርጉመው፡፡ ሰጣቸው "ለደቀ መዛሙርቱ ሰጣቸው" ስለቃል ኪዳኑ የሚፈሰው ደሜ ነው "ኪዳኑ የጸና መሆኑን የሚያሳይ ደም ነው”ወይም “ኪዳን እንዲቻል ደረገ ደም ነው" የሚፈሰው "በሞቱ ጊዜ የሚፈሰው” ወይም “በቅርቡ ከአካሌ የሚፈሰው” ወይም ስሞት ከአካሌ የሚፈስ ደም ነው” የወይንን ፍሬ "ወይን" በአባቴ መንግስት ውስጥ አዲሱን ከእናንተ ጋር እስከሚጠጣት ጊዜ ድረስ የእግዚአብሔር ልጅ የሆነው፣ ደሙ በእርሱ ለሚያምኑት ከአባት ዘንድ የዘላለም የኃጢአት ይቅርታን ያስገኘው ኢየሱስ አባቱ በመስቀል ላይ የቀረበውን መስዋእት መርካቱን የሚያከብርበት ነው፡፡ “አባት” እና “ልጅ” የሚለው ቃል በሥላሴ አካላት መካከል መቀራረብ እና ቤተሰባዊ ህብረት ያለ መሆኑን የሚያሳይ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል በመሆኑን እንዳለ በቁሙ መቀመጥ ይኖርበታል፡፡
መዝሙር ለእግዚአብሔር የሚቀርብ የሚስጋና መዝሙር ይወድቃሉ "ትተውኝ ይሄዳሉ" የመንጋውም በጎች ይበተናሉ ለተርጓሚዎች ምክር፡ 1) "ሁሉን የበጎች መንጋዎች ይበተናሉ " (UDB) ወይም 2) "የበጎች መንጋዎቹ በሁሉም አቅጣጫ ይበተናሉ" የበጎች መንጋ ደቀ መዛሙርቱ ከተነሳሁ በኋላ ለተርጓሚዎች ምክር፡ "እግዚአብሔር ካስነሳኝ በኋላ"
ይበተናሉ ይህንን በ MAT 26:31 ላይ በተረጎምከው መሠረት ትረጉም ዶሮ ሳይጮኽ ለተርጓሚዎች ምክር፡ "ፀሐይ ከመውጣቱ በፊት" ዶሮ ከመጮኹ rooster ልነጋጋ ሲል ዶሮ የሚያሰማቸው ከፍተኛ ጩኸት የዶሮ ጩኸት ዶሮ የሚያሰማው ጩኸት
ኃዘን በጣም አዘነ
በፊቱ ወድቆ ለመጸለይ ሆን ብሎ ፊቱን በመሬት ላይ መድፋት አባቴ ይህ በእግዚአብሔር እና በኢየሱስ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያሳይ የእግዚአብሔር የማዕረግ ስም ነው ይህ ጽዋ ከእኔ ይለፍ ከ “ይህ ጽዋ” የሚለው ቃል ኢየሱስ ሊያልፈበት ያለውን መከራ የሚያመለክት ነው፡፡ ይሁን እንጂ የእኔ ፈቃድ ሳይሆን የአንተ ፈቃድ ይሁን ይህ በሙሉ ዐዓረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “እኔ የሚፈልገው አታደርግ ነገር ግን አንተ የሚትፈልገውን አድርግ”"
ማቴዎስ 26፡ 42-44
ሄደ "ኢየሱስ ሄደ" እኔ ካልጠጣሁት "የዚህ የመከራ ጽዋ የማልጠጣ ከሆነ" አባቴ ይህ በእግዚአብሔር እና በኢየሱስ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያሳይ የእግዚአብሔር የማዕረግ ስም ነው ዓይኖቻቸው በእንቅልፍ ከብደው ነበር "እንቅልፍ ይዞዋቸው ነበር"
ሰዓቲቱ ቀርባለች "ጊዜው ቀርቧል" በኃጡአተኞች እጅ "ኃጢአተኞች" ተመልከቱ "አሁን ለምናገረው ነገር ትኩረት ስጡ"
በመናገር ላይ ሳለ "ኢየሱስ እየተናገረ ሳለ" እንዲህ አለ “የሚስመው እርሱ ነውና ያዙት” "እርሱ የሚስመው እርሱ ነውና ያዙት” የሚስመው "አሁን የሚስመው" ወይም "እኔ የሚስመው ሰው" (UDB) መሳም ለአንድ ታላቅ መምህር የሚቀርብ አክብሮት
ወደ ኢየሱስ መጥቶ "ይሁዳ ወደ ኢየሱስ መጥቶ" ሳመው "በመሳም ሰላም አለው" ኢየሱስን ያዙት ኢየሱስን ልጎዱት ያዙት ያዙት እስረኛ አደረጉት
እነሆ ጸሐፊው አዲስ ሰውን በታሪኩ ውስጥ አካቷል፡፡ በቋንቋችሁ ይህንን ለማደረግ የሚያስችል መንገድ ሊኖር ይችላል፡፡ አባቴን እንድለምን እርሱም አሁን ከአሥራ ሁለት ጭፍሮች የሚበዙ መላእክት እንዲሰድልኝ የማይቻል ይመስልሃልን? ለተርጓሚዎች ምክር፡ "አባቴን መጥራት እንደሚችል፣ እርሱ ደግሞ ከዐሥራ ሁለት ጭፍሮች በላይ መላእክትን ልልክልኝ እንደሚችል ማወቅ ነበረባችሁ፡፡” አባቴ ይህ በእግዚአብሔር እና በኢየሱስ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያሳይ የእግዚአብሔር የማዕረግ ስም ነው ከዐሥራ ሁለት ጭፍሮች በላይ መላእክት የመላእክቱ ትክክለኛ ቁጥት ይህን ያኸል አስፈላጊ አይደለም ጭፍሮች የሮማዊያን ሠራዊት አከፋፈል ሆኒ አንዱ ስድት ሺህ ወታደሮችን ይይዛል
ወንበዴን እንደምትይዙ ሰይፍና ጐመድ ይዛችሁ ልትይዙኝ ወጣችሁን? ለተርጓማች ምክር፡ “እኔ ወንበዴ እንዳልሆንኩ ታውቃላችሁ ስለዚህ እኔት ለመያዝ ሰይፍ እና ጎመድ ይዛችሁ መምጣታችሁ ስህተት ነው፡፡” ጎመድ ሰዎችን ለመምታት የሚሆን ጠንካራ ደረቅ ዱላ ተውት በቋንቋችሁ ከእርሱ ጋር መሆን ስገባቸው ትተውት መሄዳቸውን ለማመልከት የሚሆን ቃል ካለ ይህንን ቃል ተጠቀሙ፡፡
ሁለት ሰዎች ወደፊት መጥተው "ሁለት ሰዎች ቀርበው” (UDB) ወይም "ሁለት ምስክሮች ቀርበው" “እነዚህ ሰዎች እንዲህ አሉ፣ እኔ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ አፍርሼ በሦስት ቀን ውስጥ እንደገና እገነባለሁ” ለተርጓሚዎች ምክር: "የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ አፍርሶ በሦስት ቀናት ውስጥ መልሶ እንደሚገነባ ስናገር ሰምተናል ብለው መሰከሩበት” ይህ ሰው እንዲህ አለ "ይህ ሰው ኢየሱስ እንዲህ አለ"
በእርሱ ላይ መሰከሩበት "ምስክሮቹ በኢየሱስ ላይ መሰከሩ" የእግዚብሔር ልጅ ይህ በክርስቶስ እና በእግዚአብሔር መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያሳይ በጣም አስፈላጊ የሆነ ስም ነው፡፡ አንተ ራስህ አልህ ኢየሱስ ራሱ እርሱ “ክርስቶስ፣ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ” አረጋግጧል፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “አንተው ራስህ እንዳልከው ነኝ” ወይም “አንተ ራስህ አሁን አመንክ” ነገር ግን እላችኋለሁ፥ እንግዲህ ወዲህ ኢየሱስ ለሊቀ ካህኑ እና በዚያ ላሉት ሰዎች በመመናር ላይ ነው፡፡ እንግዲህ ወዲህ የሰው ልጅ በኃይል ቀኝ ሲቀመጥ አማራጭ ትርጉሞች ›፡ 1) የሰው ልጅን ወደፊት የሆነ ጊዜ ያዩታል ወይም 2) “አሁን” የሚለው ቃ የሚያመለክተው የሰው ልጅ የሞተበትን፣ ከሞቱ የተነሳበትን እና ወደ ሰማይ ያረገዘበት ጊዜ ነው፡፡ በኃይል ቀኝ "ሁሉን ቻይ በሆነው በእግዚአብሔር ቀኝ” በሰማይም ደመና ሲመጣ "በሰማይ ዳመና ሆኖ ወደ መሬት ሲመጣ"
ሊቀ ካህኑ ልብሱን ቀደደ ልብስ መቅደድ የሚያሳዝን ነገር በመሆኑ የተከሰተ ንዴት ምልክት ማሳያ ነው፡፡ እንዲህ ሲሉ መለሱለት "የአይሁድ መሪዎች እንዲህ ሲሉ መለሱለት"
ከዚያ እነርሱ አማራጭ ትርጉሞች፡ “ከዚያም ከእነርሱ መካከል አንዳንዶቹ” ወይም “ከዚያ ወታደሮቹ” ፊቱ ላይ ተፉበት ይህ ስድብ ነው ትንቢት ንገረን በዚህ ሥፍራ “ትንቢት ንገረን” ማለት “በእግዚአብሔር ኃይል ንገረን” ማለታቸው እንጂ “ወደፊት የሚሆነውን ነገር ንገረን ማለታቸው አይደልም”
እናንተ ስለምትሉት ነገር የማውቀው ነገር የለኝም ጴጥሮስ ይህች ገረድ እያለች ያለው ነገር ገብቶታል፡፡ ከኢየሱስ ጋር የነበረ መሆኑን ለመካድ ይህንን ቃል ተጠቀሟል፡፡
እንዲህ ሲል "ጴጥሮስ እንዲህ ባለ ጊዜ" መግቢያ በግቢው አጥር መግቢያ በር
ከእነርሱ አንዱ "ከኢየሱስ ጋር ከነበሩት አንዱ ነው" የንግግር ቅላጼህ ያስታውቃል "ከገሊላ እንደሆንክ ከንግግርህ ቅላጼ ማወቅ እንችላለን ምክንያቱም የሚትናገረው እንደ ገሊላ ሰዎች ነው፡፡" እምላለሁ “ይህን ሰው ፈጽሞ አላውቀውም” ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ይህን ሰው አላውቀውም”
ከዚያም ይሁዳ ይንን ባደረገ ጊዜ በቋንቋችሁ የተጀመረን አንድ ታሪክ አቋርጦ ሌላ ታሪክ መጀመሩን የሚያመለክት ቃል ካለ ይህንን ቃል በዚህ ሥፍራ ላይ ተጠቀም፡፡ ሠላሳ ብር የካህናት አለቆች ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ይሰጣቸው ዘንድ ለይዳ የሰጤት ብር ነው (MAT 26:15) ንጹሕ ደም "መሞት የማይገባው ሰው"
ይህንን ማድረግ ሕጋዊ አይደለም "ሕጋችን ይህንን እዲናደረግ አይፈቅድልንም" እንድናስቀመጥ "ይህንን ብር እንድናስቀመጥ" የደም ዋጋ አንድ ሰው እንዲሞት የሚከፈል ገንዘብ የሸክላ መሬት ይህ መሬት በኢየሩሳሌም ከተማ ውስጥ ምጻተኛ የሆነ ሰው ቢሞት የሚቀበርበት ቦታ ነው፡፡ እስከዛሬ ድረስ ጸሐፊው መጽሐፉን እስከ ጻፈበት ጊዜ ድረስ
ነብዩ ኤርሚያስ እንዲህ በማለት የተናገረው የትንቢት ቃል ተፈተመ "ነብዩ ኤርሚያስ ይህንን የትንቢት ቃል ተናገረ፤ እንደተናገውም ሆነ፡፡ ነብዩ ያለው እንዲህ ነው” የእስራኤል ሕዝቦች የእስራኤል የሃይማኖት መሪዎች እንደገመተኝ ነብዩ ኤርሚያስ እንደገመተው
አሁን በቋንቋችሁ ውስጥ የተቋረጠው ታሪክ መቀጠሉን የሚያሳይ ቃል ካለ ይህንን ቃል መጠቀሙ መልካም ይሆናል፡፡ ሀገረ ገዥው ጵላጦስ (MAT 27:1) አንተ አልክ "አንተ ራሰህ ተቀበልከው" ይሁን እንጂ በካህናት ለቆች እና ሽማግሌዎች ክስ በቀረበበት ጊዜ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ነገር ግን የካህናት አለቆች እና ሽምግሌዎች በከሰሰቱት ጊዜ” በእንተ ላይ የሚያቀርቡትን ክስት አትሰማምን? "መጥፎ ነገር አድርጓል ብለው ለሚከሱህ ሰዎች ምንም ምላሽ አለመስጠትህ አስገርሞኛል!” አንዲት ቃል፣ በዚህም ገዥው በጣም ተገረመ፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ "አንዲት ቃል፤ ይህ ነገር ገዥውን እጅግ አስገረመው፡፡"
አሁን ይህ ቃል በታሪኩ ፍሰት ውስጥ የእረፈት ጊዜ መኖሩ የሚያሳይ ነው፡፡ በዚህም ጸሐፊው በ [MAT 27:17] ክብረ በዓል ፋስካ በዓል የሚከበርበት ጊዜ (MAT 26:2) በሕዝቡ የተመረጠው እስረኛ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ሕዝቡ የመረጠው እስረኛ” ነውጠኛ መጥፎ ነገር በማድረግ በጣም የሚታወቅ ሰው
አሳልፈው ሰጡት ጵላጦስ ይፈርድበት ዘንድ "ኢየሱስን ወደ እርሱ አመጡ” በዚያም ተቀምጦ ሳለ "ጵላጦስ በዚያ ተቀምጦ ሳለ" በፍርድ ወንበር ላይ ተቀምጦ ሳለ ፍርድን እንደሚሰጥ ሰው በስራው ላይ ሳለ መልዕክት ላከ "መልዕክት ላከ"
ጠየቃቸው "ሕዝቡን ጠየቀ"
ምን አድርጎ ነው "ኢየሱስ ምን አደረገ" በታላቅ ድምፅ ጮኹ "ሕዝቡም በታላቅ ድምፅ ጮኹ" ደሙ "ሞቱ"
ደሙ በእኛ እና በልጆቻችን ላይ ይሁን፡፡ "አዎ! እኛ እና የእኛ ልጆች በደስታ እርሱን እንዲሞት የማድረግ ኃላፊነቱን እንወስዳን!"
የገዥው ግቢ አማራጭ ትርጉሞች: 1) ወታደሮቹ የሚኖሩበት ሥፍራ ወይም 2) የገዥዎቹ መኖሪያ ልብሱን ገፈፉት "ልብሱን ገፈፉት" (UDB) ቀይ ልብስ ደማቅ ቀይ ልብስ ተዘባበቱበት "እናከብርሃን" ወይም "ረጅም እድሜ ኑር"
እነርሱ . . . እነርሱ . . . እነርሱ የጵላጦስ ወታደሮች እርሱ . . . እርሱ . . . እርሱ . . . እርሱ . . . እርሱ ኢየሱስ
ከዚያ በወጡ ጊዜ "ከእየሩሳሌም እየወጡ ሳለ" የእርሱን መስቀል ይሸከም ዘንድ አስገደዱት "ወታደሮቹ የኢየሱስን መስቀል ይሸከም ዘንድ አስገደዱት" ጎልጎታ ወደ ተባለ ሥፍራ "ሰዎች ጎልጎታ ብለው ወደሚጠሩት ሥፍራ" ሐሞት ሰውነታችን ምግብን ለመፍጨት የሚጠቀምበት ብጫ ፈሳሽ ነገር
ልብስ ኢየሱስ ይለብሰው የነበረውን ልብስ
ማቴዎስ 27፡ 38-40
ከእርሱ ጋር ሁለት ወንበዴዎች ተሰቅለው ነበር ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ወታደሮቹ ሁለት ወንበዴዎችን ከኢየሱስ ጋር ሰቀሉ”፡፡ ራሳቸውን እየነቀነቁ ይህንን ያደረጉት በኢየሱስ ላይ ለመሳለቅ ነው፡፡ አንተ በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንክ ከመስቀል ውረድ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ በመሆኑ ስለማያምኑ ይህን እንዲያረጋግጥላቸው ጠየቁት፡፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “አንተ በእርግጥ የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንክ ከመስቀል በመውረድ ይህንን አረጋግጥልን አሉት” የእግዚብሔር ልጅ ይህ በክርስቶስ እና በእግዚአብሔር ልጅ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያስረዳ በጣም አስፈላጊ የሆነ ስም ነው፡፡
ሌሎቹን አዳነ ነገር ግን ራሱን ማዳን አልቻለም አማራጭ ትርጓሜዎች፡ 1) የአይሁድ መሪዎች ኢየሱስ ሌሎችን እንዳዳነ አያምኑም ወይም ራሱንም ማዳን እንደሚችል አያምኑም ወይም 2) ሌሎችን እንዳዳነ ያምናሉ ነገር ግን ራሱን ማዳን ስላልቻለ ሳቁበት፡፡ እርሱ የእስራኤል ንጉሥ ነው መሪዎቹ የእስራኤል ንጉሥ እንደሆነ አያምኑም ነበር
የእግዚብሔር ልጅ ይህ በክርስቶስ እና በእግዚአብሔር ልጅ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያስረዳ በጣም አስፈላጊ የሆነ ስም ነው፡፡ ከእርሱ ጋር የተሰቀሉት ወንበዴዎችም "ወታደሮቹ ከኢየሱስ ጋር የሰቀሏቸው ወንበዴዎችም
ጮኸ "ተጣራ" ወይም "በታላቅ ድምፅ ጮኸ" ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ? ተርጓሚዎች ብዙ ጊዜ እነዚህ ቃላት እንዳሉ በዕብራይስጥ ቋንቋዎች ይተዋቸዋል፡፡
ከእነርሱ መካከል አንዱ አማራጭ ትርጉሞች፡ 1) ከወታደሮቹ መካከል አንዱ ወይም 2) ቆመው ከሚመለከቱት መካከል አንዱ እስፖንጅ ከባሕር እንስሳት መካከል የሚሰበሰብ ውሃ ለመያዥያነት የሚገለግል፡፡ ለእርሱ ሰጠው "ለኢየሱስ ሰጠው
እነሆ ይህ ቃል ሰዎች ከዚህ በኋላ ለሚነገረው ነገር አጽኖት እንዲሰጡ የሚጨመር ቃል ነው፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ተመልከቱ” ወይም “አድምጡ” ወይም “አሁን ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ”:: መቃብሮችም ተከፈቱ፥ ተኝተው ከነበሩትም ከቅዱሳን ብዙ ሥጋዎች ተነሡ፤ "እግዚብሔር መቃብሮችን ከፍቶ ከሞቱት መካል ብዙ ቅዱሳንን ከሞት አስነሣ ተኝተው የነበሩ "የሞቱ" መቃብሮችም ተከፍተው . . . ለብዙዎች ታዩ። ሁኔታዎቹ የተፈጸሙበት የጊዜ ቅደም ተከተል ግልጽ አይደለም፡፡ ሊሆነ የሚችሉት የጊዜ ቅደም ተከተሎች፡ ኢየሱስ ሲሞት በተነሳው ከተነሳው የምድር መንቀጥቀጥ በኋላ መቃብሮች ተከፈቱ 1) ቅዱሳን ተነሱ፣ ኢየሱስ ከሞት ተነሣ እና ቅዱሳን ወደ ከተማው ገቡ እና ለብዙዎች ታዩ ወይም 2) ኢየሱስ ከሞት ተነሣ እና ቅዱሳን ከሞት ተነሡ፣ ወደ ከተማ ገቡ እና ለብዙዎች ታዩ፡፡
የእግዚብሔር ልጅ ይህ በክርስቶስ እና በእግዚአብሔር ልጅ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያስረዳ በጣም አስፈላጊ የሆነ ስም ነው፡፡
ከዚያም ጵላጦስ ይሰጠው ዘንድ አዘዘ "ከዚያም ጵላጦስ ወታደሮቹን የኢየሱስ በድን ለዮሴፍ ይሰጠው ዘንድ አዘዘ፡፡”
ለስላሳ ጨርቅ ብዙ ብር የሚያወጣ ጨርቅ ከመቃብሩ ተቃራኒ "ከመቃብሩ ማዶ"
ዝግጅት ለፋስካ በዓል የሚዘጋጁበት ጊዜ ነበር ይህ አሳች በሕይወት እያለ "አሳቹ ኢየሱስ በሕይወት እያለ"
ጠባቂ 4 እስከ 16 የሮማዊያን ወታደሮች ድንጋዩን በማሕተም አትመው አማራጭ ትርጓሜዎች: 1) በድንጋዩ ዙሪያ ገመድ በማድረግ ወደ መቃብሩ ሌላኛው መግቢያ ጋር በማያያዝ አሠሩት ወይም 2) በድንጋዩ ና በግድግዳው መካከል ማሕተም አኖሩ፡፡ ጠባቂዎች በዚያ አኖሩ "ወታደሮቹ ሰዎች መቃብሩን መንካት የማይችሉበት ቦታ እንዲቆሙ ትዕዛዝ ሰጡ፡፡"
በሰንበትም በሳምንቱ መጀመሪያው ቀን መጨረሻ "ሰንበት ካለቀ በኋላ የእሁድ ማለዳ ጸሐይ መውጣት ሲጀምር" ሌላኛዋ ማሪያም "ማሪያም ተብላ የሚትጠራዋ ሌላኛዋ ሴት” የያዕቆብ እና የዮሴፍ እናት የሆነችው ማሪያም (MAT 27:56) እነሆ ይህ ቃል ሰዎች ከዚህ በኋላ ለሚነገረው ነገር አጽኖት እንዲሰጡ የሚጨመር ቃል ነው፡ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “ተመልከቱ” ወይም “አድምጡ” ወይም “አሁን ለምነግራችሁ ነገር ትኩረት ስጡ”:: የጌታ መላእክት በመውረዳቸው . . . እና ድንጋዩን በማንከባለላቸው ምክንያት ታላቅ የመሬት መናወጥ ሆነ አማራጭ ትርጉሞች: 1) የመሬት መናወጡ የተከሰተበት ምክንያት መላእክት በመውረዳቸው እና ድንጋዩን በማንከባለላቸው ነው (ULB) ወይም 2) እነዚህ ሁሉም ነገሮች የሆኑት በተመሳሳይ ጊዜ ነው (UDB). የመሬት መናወጥ (መንቀጥቀጥ) ድንገተኛ እና አስደንጋጭ የመሬት መንቀጥቀጥ
የእርሱ መልክ "የመልአክ መልክ" መብረቅ ይመስል ነበር "እንደ መብረቅ ያበራ ነበር" እንደ በረዶ ነጭ ነበር "በከፍተኛ ሁኔታ ያንጸባርቅ ነበር" እንደ ሞተ ሰው "መንቀሳቀስ ያቃተው"
ሴቶቹ "መግደላዊት ማሪያም እና ማሪያም ተብላ የተጠራው ሌላኛዋ ሴት" የተሰቀለው "ሕዝቡ እና ወታደሮቹ የሰቀሉት" ነገር ግን ተነሣ " ገር ግን እግዚአብሔር አስነሣው"
ሴቶቹ "መግደላዊት ማሪያም እና ማሪያም ተብላ የሚትጠራው ሌላኛይቱ ሴት" እነሆ ጸሐፊው አንድ አስደናቂ ነገር ልሆን እንዳለ ለአንባቢዮቹ ያስታውቃቸዋል፡፡ በቋንቋችሁ ይህን ዓይነቱን ነገር ማድረግ የሚችትችሉበት መንገድ ሊኖር ይችላል፡፡ እግሩን ያዙት "በጉልበታቸው ተንበርክከው እግሩን ያዙት" ወንድሞቼ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት
ሴቶቹ መግደላዊት ማሪያም እና ሌላኛዋ ማሪያም ከእነርሱ ጋር ስለሁኔታው ተወያዩ "ስለ አቀዱት እቅድም በጋራ ወሰኑ፡፡” ካህናቱ እና ሽማግሌዎቹ ለወታደሮቹ ብር ለመስጠት ወሰኑ፡፡ ለሌሎች እንዲህ ብላችሁ ንገሩ “በተኛንበት ሰዓት የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት መጥተው . . .” "ለጠየቃችሁ ሁሉ እንዲህ ብላችሁ ንገሩ፣ ተኝተን ሳለ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት መጥተው"
ገዥው ጵላጦስ (MAT 27:2) እንደተነገራቸው እንደዚያው አደረጉ "ካህናቱ እንዲያደርጉ እንደ ነገሯቸው እንደዚያው አደረጉ" ዛሬ ማቴዎስ መጽሐፉን በጻፈበት ወቅት
በስሜ "በእኔ ስልጣን" አብ . . . ወልድ ይህ በእግዚአብሔር አብ እና በኢየሱስ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያብራራ ጠቃሚ ስም ነው፡፡
የእግዚአብሔር ልጅ ይህ የኢየሱስ አስፈላጊ የሆነ ስም ነው፡፡ አንተ . . . አንተ ነጠላ ቁጥር መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ “መንገድ” እና “ጥርጊያ” የሚሉት ሁለት ቃላት የኢየሱስን ሕይወት ከመንገድ ጋር የሚያነጻጽሩ ናቸው፡፡ የእነዚህ ሁለት ትዕዛዞች ትርጉም ተመሳሳይ ነው፡፡ በእናንተም ቋንቋ ተመሳሳይ ከሆኑ UDB እንዳደረገው ሁለተኛውን ዐረፍተ ነገር መተው ትችላላችሁ፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: በጣም ወሳኝ የሆነ ሰውን ለመገናኘት ተዘጋጁ
የእግዚአብሔር ልጅ ይህ የኢየሱስ አስፈላጊ የሆነ ስም ነው፡፡ አንተ . . . አንተ ነጠላ ቁጥር መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ “መንገድ” እና “ጥርጊያ” የሚሉት ሁለት ቃላት የኢየሱስን ሕይወት ከመንገድ ጋር የሚያነጻጽሩ ናቸው፡፡ የእነዚህ ሁለት ትዕዛዞች ትርጉም ተመሳሳይ ነው፡፡ በእናንተም ቋንቋ ተመሳሳይ ከሆኑ UDB እንዳደረገው ሁለተኛውን ዐረፍተ ነገር መተው ትችላላችሁ፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: በጣም ወሳኝ የሆነ ሰውን ለመገናኘት ተዘጋጁ
ሰበከ "ዮሐንስ ሰበከ" (ተመልከት (MRK 1:2-3)፡፡ ተጎንብሼ የጫማውን ጠፍር መፍታት የማይገባኝ ዮሐንስ ኢየሱስ ከእርሱ ምን ያኽል እንደሚበልጥ ለማሳየት ራሱን ከአገልጋይ ጋር ያነጻጽራል፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: “እኔ አስደሳች ያልሆነውን የአገልጋይነት ሥራን ለመሥራት እንኳ ብቁ አይደለሁም፡፡” ማጎንበስ "ወደ ታች ገንበስ ማለት" በመንፈስ ቅዱስ ያጠምቃችኋል በዚህ ሥፍራ ላይ የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀት ከውሃ ጥምቀት ጋር ተነጻጽሮ ቅርቧል፡፡ የውሃ ጥምቀት ሰዎች ከውሃ ጋር ግንኙነት እንዲኖራቸው እንደሚያደርጉ ሁሉ የመንፈስ ጥምቀት ሰዎች ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ግንኙነት እንዲያደርጉ ያደርጋል፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: “ከመንፈስ ቅዱስ ወግኖ መገኘት፡፡”
የምወድህ ልጄ እንተ ነህ እግዚአብሔር አብ፣ እግዚአብሐየር ወልድ፣ እና እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በአንድነት፣ በተመሳሳይ ጊዜ በመገለጥ፡፡ የምወድህ ልጄ ይህ የኢየሱስ ወሳኝ ስም ነው፡፡ እግዚብሔር አባር እርሱን “የምወድህ ልጄ” ብሎ ጠርቶታል፡፡ ይህ የሆነው ደግሞ እርሱ ለእርሱ ካለው ዘላለማዊ ፍቅሩ የተነሳ ነው፡፡
ይሄድ ዘንድ አስገደደው "ኢየሱስን በግድ አስኬደው" በምድረ በዳ ውስጥ ነበር "በምድረ በዳ ውስጥ ቆየ አርባ ቀን እና ሌልት "40 ቀናት" ከ . . . ጋር ነበር "በ . . . መካከል ነበር"
ዮሐንስ አልፎ ከተሰጠ በኋላ "ዮሐንስ ወደ ወህኒ ቤት ከተወሰደ በኋላ." አማራጭ ትርጓሜ: "ዮሐንስን ካሠሩት በኋላ." የእግዚብሔርን ወንጌል ሰበከ "ከእግዚአብሔር ዘንድ የመጣውን መልካሙን ዜና ሰበከ" ዘመኑ ተፈጸመ "ጊዜው አሁን ነው"
ስምኦንና አንድሪውን ተመለከተ "ኢየሱስ ስምኦንና አንድሪውን ተመለከተ" መረብ መጣል "መረብ መወርውር" ዓሣ አጥማጆች ነበሩ "እነርሱ ዓሣ አጥማጆ ስለነበሩ" ተከተሉኝ "እኔን ተከተሉኝ" ሰዎችን የሚታጠምዱ አድርጋችኋለሁ በዚህ ሥፍራ ላይ ኢየሱስ ዓሣ ማጥመድን ከሰው ማጥመድ ጋር እያነጻጸረ ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: "እንዴት ሰውን ማጥመድ እንደሚትችሉ አስትምራችኋለሁ" እነርሱም መረባቸውን ትተው ተከተሉት "የኢየሱስ ተከታዮች ለመሆን የዓሣ ማጥመድ ሥራቸውን ተው"
በታንኳይቱ ውስጥ "በተንኳቸው ውስጥ" መረባቸውን ሲያበጁ "መረባቸውን ስያበጃጁ አየ" ተቀጣሪ ሠራተኞች "ለእነርሱ ተቀጥረው የሚሠሩ ሠራተኞች" ተከተሉት "ያዕቆብ እና ዮሐንስ ከኢየሱስ ጋር ሄዱ"
ምኩራባቸው ይህ ኢየሱስ እና የእርሱ ደቀ መዛሙርት የገቡበት የአምልኮ ሥፍራ ከዚህም በተጨማሪ ኢየሱስ ትምህርት ማስተማር የጀመረበት ሥፍራ ነው፡፡ የመጣኸው እኛል ለማፍታት ነውን? እርኩሳን መናፍሱ ኢየሱስን ይህንን ጥያቄ የጠየቁት ኢየሱስ እንዳይጎዳቸው ለመለመን ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: "እባክህ ፈጽመህ አታጥፋን!"
ከወጡ በኋላ ኢየሱስ፣ ስምኦን እና እንድሪያስ ከዚያ ከወጡ በኋላ ንዳዱ ተዋት "የስምኦን ምስት እናት ከነበረባት ንዳድ በሽታ ተፈወሰች" እርሱንም ታገለግላቸው ጀመረች በዚህ ሥፍራ ላይ በተዘዋዋር መንገድ ታገለግላቸው ጀመረች በሚል ሀረግ የተገለጸው ምግብ ማቅረብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: “ምግብ እና የሚጠጣ ነገር ሰጠቻቸው፡፡”
እርሱ . . . እርሱ . . . እርሱ . . . እርሱ እነዚህ ተውላጠ ስሞች የሚመለክቱት ኢየሱስ ነው፡፡ አጠቃላይ ከተማው በበር ላይ ተሰበሰበ በዚህ ሥፍራ ላይ “በአጠቃላይ” የሚለው ቃል ኢየሱስን ፍለጋ የመጠው ሰው ብዙ መሆኑን ለማሳየት የቀረበ በግነታዊ የሥነ-ጽሑፍ ዘይቤ የተገለፀ ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: “ከዚያ ከተማ በጣመ ብዙ ሕዝብ በበሩ አከባቢ ተሰበሰቡ፡፡”
ጸጥ ያለ ሥፍራ "እርሱ ብቻውን መሆን የሚያስችለው ሥፍራ" ሁሉም ሰው እርሱን ይፈልገው ነበር በዚህ ሥፍራ ላይ “ሁሉም” የሚለው ቃል ኢየሱስን ፍለጋ የመጡት ሰዎች ብዙ መሆናቸውን ለማሳየት በግነታዊ የሥነ-ጽሑፍ ዘይቤ በመጠቀም ነው፡፡ ለተሯሚዎች ምክር፡ በጣም ብዙ ሰዎች እየፈለጉህ ነው፡፡”
እርሱ . . . እርሱ . . . እርሱ . . . እርሱ እነዚህ ቃላት የሚያመለክቱት ኢየሱስ ነው፡፡ ወደ ሌላ ሥፍራ እንሂደት "ወደ ሌላ ሥፍራ መሄድ ያስፈልገናል" በገሊላ በኩል አልፎ ሄደ በዚህ ሥፍራ ላይ ጥቅም ላይ የዋለው “አልፎ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስ በአገልግሎቱ ወቅት ወደ ተለያዩ ሥፍራዎች ይሄድ እንደነበረ አጽኖት ለመስጠጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: “በገሊላ ውስጥ ወደ ተለያዩ ሥፍራዎች ሄዷል፡፡”
አንድ ለምጻምም ሰው ወደ እርሱ መጣ፤ በፊቱም በጉልበቱ ተንበርክኮ ለመነው፡፡ እንድህም አለው "አንድ ለምጻምም ሰው ወደ ኢየሱስ መጣ፤ ለምጻሙም ሰው ኢየሱስን በጉልበቶቹ ተንበርክኮ ይለምነው ነበር፡፡ ለምጻሙ ሰው ኢየሱስን እንዲህ አለው” ፈቃድህስ ቢሆን "እኔን ንጹህ ልታደርገኝ ከፈለግህ" ልታነጻኝ ትችላለህ በዚህ ሥፍራ ላይ “ንጹሕ” የሚለው ቃል የሚወክለው ጤናማ መሆንን ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: “እኔን ማዳነት ትችላለህ፡፡” እኔ ፈቃደኛ ነኝ "አንተን ንጹሕ ማድረግ እፈልጋለሁ"
እርሱ . . . እርሱ . . . እርሱ . . . እነዚህ ቃላት የሚያመለክቱት ከለምጹ የተነጻውን ሰው ነው፡፡ ራስህን አሳይ በዚህ ሥፍራ ላይ “ራስህን “ የሚለው ቃል የሚያመለክተው የለምጻሙን ሰው ቆዳ ነው፡፡ ለተርጓሚወች ምክር፡ “ሄደህ ቆዳህን አሳይ፡፡"
ለሁሉም ሰው ተናገር . . . ወሬውም ተዳረሰ እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉሞች የሚጋሩ ሲሆን ይህ ሰው ለብዙ ሰዎች መናገሩ ላይ አጽኖት ይሰጣል፡፡ ሁለም ሰዎች በዚህ ሥፍራ ጥቅም ላይ የዋለው “ሁሉም ሰዎች” የሚለው ቃል ግነታዊ የስነ ጽሑፍ ዘይቤን በመጠቀም አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡” ለትርጓሚዎች ምክር፡ “ከብዙ ሰዎች ጋር ተገናኘ”፡፡ ኢየሱስ በነጻነት ወደዬትኛው ከተማ ለመግባት አልቻለም ነበር፡፡ "ኢየሱስ በከተማዎቹ ውስጥ በነጻነት እንዳይንቀሳቀስ ሕዝቡ ከለከሉት፡፡” ከሁሉም ቦታ የመጡ በዚህ ሥፍራ ጥቅም ላይ የዋለው “ከሁሉም ቦታ የመጡ” የሚለው ሀረግ አጽኖት ለመስጠት የገባ ቃል ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: “በአከባቢው የመጡ ሰዎች ሁሉ፡፤”
በዚያ የነበሩት ሰዎች እርሱ በቤት ውስጥ እንዳሉ ሰምተው "በዚያ የነበሩት ሰዎች በተመሳሳይ ቤት ውስጥ እንዳሉ ሰምተው" በቤት ውስጥ ለእነርሱ የሚሆን በቂ ቦታ አልነበረም "በቤቱ ውስጥ ለእነርሱ የሚሆን በቂ ቦታ አልነበረም”፡፡
አንድ ሽባ ሰው ይዘው ወደ እርሱ መጡ "መራመድ የማይችል ወይም እጁን ማንቀሳቀስ የማይችል አንድ ሰውን ወደ እርሱ አመጡ" አራት ሰዎች "4 ሰዎች" ወደ እርሱ መቅረብ ፈጽመው አልቻሉም "ኢየሱስ ወደአለበት ሥፍራ መቅረብ ፈጽመው አልቻሉም"
እምነታቸውን አይቶ "እነዚህ ሰዎች እምነት እንዳላቸው አውቆ፡፡" ይህ የተለያዩ ትርጉሞች ልኖሩት ይችላል 1) ሽባውን ሰው ተሸክመው የመጡት ሰዎች ብቻ እምነት ነበራቸው ወይም 2) ሽባው ሰው እና ተሸክመውት የመጡ ሰዎች እምነት ነበራቸው፡፡ ሽባወ ሰው "መራመድ የማይችለው ሰው" ልጅ በዚህ ሥፍራ ላይ “ልጅ” የሚለው ቃል የሚያሳየው አባት ልጁን እንደሚንከባከብ ሁሉ ኢየሱስም ለዚህ ሰው ግድ እንደሚለው ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: “ልጄ” ኃጢአትህ ተሰረየለችልህ አማራጭ ትርጓሚዎች 1) "እግዚብሔር ኃጢአትህን ይቅር ብሎሃል" (ተመልከት 2:7) ወይም 2) "ኃጢአትህን ይቅት ብዬልሃለሁ፡፡" (ተመልከት MRK 2:10) በልባቸው እንዲህ ብለው አሰቡ "ለራሳቸው እንዲህ በማለለት አሰቡ" ይህ ሰው እንዴት እንዲህ ሊናገር ቻለ? ይህ ጥያቄ የተጠየቀው ጸሐፍት ኢየሱስ ኃጢአትን የማስተሰረይ ኃይል እንዳለው ስለተጠራጠሩ ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: "ይህ ሰው እንዲህ ባለ መንገድ እንዴት ይናገራል!" ኃጢአትን ማስተሰይ ኃይል ከእግዚአብሔር ውጪ ያለው ማን ነው? ይህ ጥያቄ የተጠየቀው ጸሐፍት ኢየሱስ አምላክ መሆኑን ለሚጠራጠሩት ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: “ኃጢአት ማስተሰረይ የሚችለው እግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡”
ለራሳቸው እንዲህ ብለው አሰቡ እያንዳንዱ ጸሐፍት ለራሳቸው እንዲህ ብለው አሰቡ፤ ይሁን እንጂ እርስ በእርሳቸው አልተነጋገሩም፡፡ በልባችሁ ስለምን እንዲህ ታስባለህ? ኢየሱስ ይህንን ጥያቄ የጠየቀበት ምክንያት ጸሐፍት የእርሱን ሥልጣን በመጠራጠራው ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: "ሥልጣኔን መጠራጠር የለባችሁም!" ልባቸውም ይህ "ልብ" የሚለው ቃል ብዙ ጊዜ የሰዎችን አመለካከት፣ ስሜት፣ ፍላጎት ወይም ፈቃድ ለማመልከት ነው፡፡ ዬትኛው ይቀላል . . . . ሂድ? ኢየሱስ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው ጸሐፍት ሰውዬው ሽባ የሆነው በኃጢአቱ ምክንያት ነው የሚል እምነት ነበራቸው፡፡ ሰውዬው ኃጢአቱ ይቅር ከተባለለት መራመድ ይችላሉ፡፡ ኢየሱስ ሽባውን ሰው ከፈወሰው ጸሐፍት ኢየሱስ ኃጢአትን የማስተሰረይ እንደሚችል ልቀበሉ ይገባቸዋል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: “ሽባውነን ሰው ኃጠአትህ ተሰረየችልህ ማለት ቀላል ነው!”
ይህንን ታውቁ ዘንድ "ይህንን አረጋግጥላችኋለሁ" የሰው ልጅ በዚህ ሥፍራ ላይ ራሱን “የሰው ልጅ” በማለት ይጠራል፡፡ እናንተ ጸሐፍት እና ሕዝቡ ለሽባው ሰው እንዲህ አለው "መራመድ ለማይችለው ሰው እንዲህ አለው" በሁሉም ሰዎች ፊት "በዚያ ሥፍራ በተሰበሱት ሰዎች ዐይን ፊት”
ሕዝቡም ወደ እርሱ መጥተው "ሕዝቡም እርሱ ወደአለበት ሥፍራ መጥተው"
የሌዊ ቤት "የሌዊ ቤት" በጣም ብዙ ሰዎች የከተሉት ስለነበር ከብዙ ቀራጮች እና ኃጢአተኞች ጋር ኢየሱስ እና የእርሱ ደቀ መዛሙርት ጋር ምግብ ይበሉ ነበር፡፡ "ኢየሱስን ይከተሉት የነበሩት ብዙ ቀራጮች እና ኃጢአተኛ ከእየሱስ እና ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ምግብ ይበሉ ነበር፡፡" ከቀራጮች እና ከኃጢአተኞች ጋር ስለምን ይበላል? ጸሐፍት እና ፈሪሳዊያን ይህንን ጥያቄ የጠየቁት የኢየሱስን ከሁሉም ጋር መሆንን ትክክል አለመሆን ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: ቀረጥ ከሚሰበስቡ ኃጢአተኛ ሰዎች ጋር መብላት እና መጠጣት የለበትን!"
እንዲህ አላቸው "ለፈሪሳዊያን እንዲህ አላቸው" ጤነኛ የሆኑ ሰዎች ሐኪም አያስፈልጋቸውም፤ ሐኪም የሚያስፈልጋቸው በሽተኞች ብቻ ናቸው ኢየሱስ በዚህ ሥፍራ ላይ ኃጢአተኛ መሆናቸውን የሚያውቁ ሰዎችን መታመማቸውን ከሚያውቁ ሰዎች ጋር ያነጻጽራል፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: "ጻድቃን እንደሆኑ የሚያስቡ ሰዎች እገዛ አይፈልጉም፤ መታመማቸውን የሚያውቁ ሰዎች ብቻ ናቸው ከሌሎች እገዛ የሚፈልጉት! እኔ ጻድቅ የሆኑትን ሰዎች ለመጥራት አልመጣሁም፡፡ ይልቁንም ኃጢአተኛ የሆኑ ሰዎችን ለመጥራት ነው የመጣሁት፡፡ ኢየሱስ የመጣው እገዛን ለሚሹ ሰዎች መሆኑን አድማጮቹ እንዲገነዘቡ ይፈልጋል፡፡ ለትርጓሚዎች ምክር፡ "የመጣሁት ኃጢአተኞች መሆናቸውን ለተገዘነቡ ሰዎች እንጂ ራሳቸውን ጻድቅ አድረገው ለሚቆጥሩ ሰዎች አይደለም፡፡"
ነገር ግን ደቀ መዛሙርቱ አይጾሙም መጾም ማለት ምግብ አለመብላት ማለት ነው፡፡ ጾም በማይጾምበት አከበቢ ባለ ቋንቋ ውስጥ አውንታዊ ዓረፍተ ነገሮችን መጠቀም የተሻለ ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: “ይሁን እንጂ ደቀ መዛሙርትህ ያለማቋረጥ ይበለላሉ፡፡” ሠርገኞች ሙሽራው ከእነርሱ ጋር እያለ ይጾናሉን? ኢየሱስ ይህንን ጥየቄ እርሱን እና ደቀ መዛሙርቱን ከሙሽራ እና የእርሱ ጓደኛ ጋር ለማነጻጸር ተጠቅሞበታል፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: “እኔ ከእነርሱ ጋር እስካለሁ ድረስ ደቀ መዛሙርቴ በአዚህ ደስ ይላቸዋል፡፡
ሙሽራው ከእነርሱ የሚወሰድበት ዘመን ይመጣል ኢየሱስ ስለሞቱ፣ ትንሳዔው እና እርገቱ ስናገር ራሱን ከሙሽራ ጋር ያነጻጽራል፡፡ ቋንቋችሁ ዋነ ገጸባህርው ማን እንደሆነ መግለጽ የሚፈልገው ከሆነ በተቻለ መጠን ጠቅላል ባለ ቋንቋ ግለጸው፡፡ለተርጓሚዎች ምክር: "ሙሽራውን ይወስዱታል” ወይም “ሙሽራው ከእነርሱ ይሄዳል፡፡" እነርሱ . . . እነርሱ በሠርጉ ላይ የታደሙት ሰዎች ማንም አዲስ እራፍ ጨርቅን በአሮጌ ልብስ ላይ የሚጥፍ የለም አዲስ እራፍ ጨርቅን በአሮጌ ልብስ ላይ መጣፍ በአሮጌው ጨርቅ ላይ ያለውን ቀዳዳ ይበልጥ ያሰፋዋል ምክንያቱም አዲሱ ጨርቅ በቀላሉ አይተጣጠፍምና ነው፡፡ አዲሱ ጨርቅ እና አሮጌው ልብስ፣ ሁለቱም ይበላሻሉ፡፡
ማንም አዲስን የወይን ጠጅ በአሮጌ አቆማዳ ውስጥ የሚያስቀምጥ የለም ኢየሱስ በዚህ ሥፍራ ላይ የእርሱ ትምህረት እነና የደቀ መዛሙርቱን ከአዲስ የወይን ጠጅ እና አቆማዳ ጋር አነጻጽረዋል፡፡ይህ ምሳሌያዊ አነጋገር “የዮሐንስ ደቀ መዛሙርት እና የፈርሳዊያን ደቀ መዛሙረት ለምን እንደሚጾሙ ነገር ግን የአንተ ደቀ መዛሙርት ግን ለምን አይጾሙም” ተብሎ ለተጠየቀው ጥያቄ ምላሽ ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: “ማንም አዲስ ትምህርት ሌላ ልምምድ ውስጥ ውስጥ ላሉ ሰዎች አደራ ብሎ አይሰጥም፡፡" አዲስ የወይን ጠጅ "የወይን ፍሬ ጁስ"፡፡ ይህ ገና ያልፈለ፣ አልኮል ያሌለው ወይንን ያሳያል፡፡ በአከባያችቹ የወይን ፍሬ የማይታወቅ ከሆነ ለፍራፍሬ መጠሪያ የሚሆን አጠቃላይ ቃልን ተጠቀሙ፡፡ አሮጌ አቆማዳ ይህ ብዙ ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለን አቆማዳ ያመለክታል፡፡ አቆማዳ ይህ ከእንስሳት ቆዳ የሚሠራ ከረጥት ነው፡፡ “አቆማዳ” ወይም “የቆዳ ከረጥት” ተብሎ ይጠራል "skin (UDB)፡፡ ወይኑ የቆዳውን ከረጥት ይቀደዋል አዲሱ ወይን ስፈላ እና ስገላበጥ ከዚያ በላይ መለጠጥ ስለማይችል ይቀደዋ፡፡ ይጠፋል "ይበላሻል" (UDB) አዲስ የወይን አቆማዳ "አዲስ የወይን አቆማዳ” ወይም “አዲስ የወይን መያዥያ”፡፡ ይህ ከዚህ በፊት ወይን ተይዞበት የማያውቅን የወይን አቆማዳን ያመለክታል፡፡
እነሆ፥ በሰንበት ያልተፈቀደውን ስለ ምን ያደርጋሉ? አሉት። ፈርሳዊያኑ ይህንን ጥያቄ የጠየቁት ኢየሱን ለመውቀስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ: “ተመልከት! የአይሁድ ሕግ ስለ ስንበት የሚናገረውን ሕግ ይሽራሉ፡፡" እሸት እየቀጠፉ ይበላሉ . . . በሰሰንት ያልተፈቀደውን ነገር ያደርጋሉ፡፡ በሌሎች ሰዎች ማሳ ውስጥ ያለን እሸት ቀጥፎ መብላት ስርቆት አይባልም ፡፡ ጥያቄው ይህንን በሰንበት ማድረጋቸው ተገቢ ነው ወይም አይደለም የሚል ነው፡፡ ይህንን ነገር እሼት እሸት ይህ የስንዴ ዘላላ ገና ሳይደርቅ ያለውን ያመለክታል፡፡ በዚህ የስንዴ ተክል አናት ላይ ፍሬዎቹ ይገኛሉ፡፡ ተመልከት "አሁን ለምነገር ነገር ትኩረት ስጥ"
ዳዊት ባስፈለገውና በተራበ ጊዜ፥ እርሱ አብረውት ከነበሩት ጋር ያደረገውን፥ . . . አላነበባችሁምን? አላቸው። ኢየሱስ ጸሐፍት እና ፈርሳዊያን ታሪኩን ከዚህ በፊት ማንበባቸውን ያውቃል፡፡ ይሁን እንጂ ሆን ብለው ታሪኩ ማስተላለፍ የፈለገውን መልዕክት በትክክል አልተረዳችሁትም በማለት ኢየሱስ ይከሳቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉሞች፡ “ዳዊት እና ከእርሱ ጋር የተነበሩት ሰዎች ያደረገጉትን አስታውሱ . . . ይህንን እንዳደረገ ታውቃላችሁ" አብያተር በአይሁድ ታሪክ ውስጥ ዳዊት በኖረበት ዘመን ከነበሩት ሊቀ ካህናት መካከል አንዱ ነው፡፡ እርሱ እንዴት ወደ እግዚብሔር ቤት እንደገባ "ዳዊት ወደ እግዚአብሔር ቤር ገብቶ" (UDB)
ሰንበት ስለ ሰው ተፈጥሮአል አማራጭ ትርጓሜ: "እግዚአብሔር ሰንበትን የፈጠረው ለሰው ልጆች መልካምነት ነው" እንጂ ሰው ስለ ሰንበት አልተፈጠረም፤ አማራጭ ትርጓሜ: "እግዚአብሔር ሰውን ለሰንበት መልካምነት አልፈጠረውም"
ኢየሱስ ወደ ምኩራብ ገባ "ኢየሱስ ወደ ምኩራብ ገባ " እጁ የሰለለች ሰው "እጁ ሽባ የሆነችበት ሰው ነበር" ይህንን ሰው ይፈውሰው እንደሆነ ለማየት ይከታተሉት ነበር "ፈርሳዊያን ኢየሱስ ይህንን ሰው ይፈውሰው እንደሆነ ለማየት ይከታተሉት ነበር"
ተነሣና በሁሉም መካከል ቁም "ተነሣና በዚህ ሕዝብ መካከል ቁም፡፡" ለመግደል . . . ተፈቅዷልን? ጸሐፊው “ሁሉም ዝም ማለታቸውን” ስለገለጸልን ኢየሱስ እነርሱን መጠየቁን እና መልስ እንዲሰጡት እየተጠበቀ እንደሆነ እንመለከታለን፡፡ ለተርጓሚዎች: "በሰንበት መልካም ነገርን ማድረግ ወይም መጉዳት ነው የተፈቀደው፤ ነፍስ ማዳን ወይስ መግደል፡፡” በሕግ የተፈቀደው በሙሴ ሕግ መሠረት
እጅህን ዘርጋ "እጅህን ዘርጋ" ኢየሱስ የሰውዬውን እጅ ፈወሰ "ኢየሱስ እጁን አዳነ" ወይም "ኢየሱስ የሰውዬውን እጅ ከዚህ በፊት እንደነበረው ደህና አደረገለት" ከሄሮድስ ወገን ጋር ተማከሩበት። አማራጭ ትርጓሜ: "ከሄሮዶስ ወገን ከሆኑት ጋር ተሰበሰቡ" ወይም "ከሄሮዶስ ወገን ከሆኑት ጋር ተሰብስበው እቅድ አወጡ"
ማደረገውን ነገር ሁሉ ሰማ "ኢየሱስ ስላደረገው ታላላቅ ተአምራት ሁሉ ሰማ" ወደ እርሱም መጥተው "ሕዝቡም ወደ ኢየሱስ ወደአለበት መጥተው"
ለደቀ መዛሙርቱ ጀልባ ያዘጋጁለት ዘንድ ጠየቃቸው "ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው፡ ጀልባ አዘጋጁልኝ፡፡" የሕዝቡ ተጽእኖ እጅግ በጣም ከባድ ነበር፡፡ "ሕዝቡ እርሱን ለመንካት ወደፊት ይጋፉ ነበር" (UDB) ችግር ያለባቸው ሁሉ እርሱን ለመንካት ይጋፉ ነበር "የታመሙ ሁሉ እርሱን ለመንካት ከፍተኛ ጥረት ያደርጉ ስለነበር እርስ በእርሳቸው ይገፋፋሉ"
እነርሱ . . . እነርሱ . . . እነርሱ በእርኩሳን መናስፍት ቁጥጥር የሆኑት ሰዎች አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ ኢየሱስ በእርኩሳን መናስፍት ላይ ያለው ስልጣን ተያያዥነቱ “የእግዚአብሔር ልጅ1,” ከሚለው የእርሱ የማዕረግ ስም ጋር ነው፡፡ የእግዚአብሔር ልጅ ይህ ወሳኝ የሆነ የኢየሱስ የማዕረግ ስም ነው፡፡
ከእርሱ ጋር ይሆኑ ዘንድ እንዲሁም ወንጌልን እንዲሰብኩ ይልካቸው ዘንድ ነው “ከእርሱ ጋር ይሆኑ ዘንድ እንዲሁም ወንጌልን እንዲሰብኩ ይልካቸው ዘንድ ነው” ወይም ከእርሱ ጋር እንዲሆኑ እና ወንጌልን እንዲሰብኩ እንዲልካቸው" (UDB)
ታዴዎስ "ታዴዎስ" የኢየሱስ 12 ሐዋርያት ይሆኑ ዘንድ ከተመረጡት ሰዎች መካከል አንዱ ነው፡፡
እንደገናም ብዙ በጣም ብዙ ሰዎች ከመሰብሰባቸው የተነሳ ምግብ እንኳ ለመብላት አልቻሉም ነበር፡፡ "በጣም ብዙ ሕዝብ እንደገና ከመሰብሰቡ የተነሳ ምግብ ለመብላት እንኳ ጊዜ አላገኙም ነበር ወይም" ወይም "እርሱ በሚቆይበት ሥፍራ ላይ እንደገና ብዙ ሰዎች ተሰበሰቡ፡፡ በእርሱ ዙሪያም በጣም ብዙ ሰዎች ነበሩ፡፡ እርሱ እና የእርሱ ደቀ መዛሙርት ምግብ ለመብላት በቂ ጊዜ እንኳ ማግኘት አልቻሉም፡፡" (UDB) እርሱን ለመያዝ መጡ የእርሱ ቤተሰብ አባላት ወደ ቤት መጥተው ለመያዝ እና እነርሱ ጋር ወደ ቤት በጉልበት እንዲሄድ መጡ፡፡
ሴጣን እንዴት ሴጣንን ልያስወጣ ይችላል? "ሴጣን ራሱን ማስወጣት አይችልም" ወይም "ሴጣን የራሱ በሆኑት እርኩሳን መናስፍት ተቃራኒ አይሆንም"
መልዕክተኛ ወደእርሱ ዘንድ ሰደዱና አስጠሩት፡፡ "የኢየሱስ እናት እና ታናሽ ወንድሙ አንድ ሰው ወደ ቤቱ ውስጥ ልከው እነርሱ በውጪ እንደሚገኙ ለኢየሱስ ይናገርውና ውጪ ወጥቶ እንዲያናግራቸው ይነግረው ዘንድ መልዕክተኛ ላኩበት፡፡"
በውስጧ ተቀመጠ "ወደ ተንኳይቱ ገብቶ ተቀመጠ"
እናም ወደ ባሕሩ ውስጥ ገፏት “እናም ተንኳይቱን ወደ ባሕሩ ውስጥ ገፏት
አደጉ "በፍጥነት ማደግ ጀመሩ"
ጠቀለጉ "ተቃጠሉ"
የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ "በጥሞና የሚሰማ ሰው የዚህን ነገር ትርጉም በሚገባ ይረዳል”፡፡
ለእናንተ ተሰጥቶዋችኋል "እግዚአብሔር ሰጥቶዋችኋል" ወይም "እኔ ሰጥቼአችኋዋለሁ" ያያሉ ግን አያስተውሉም "ይመለከታሉ ነገር ግን ለማስተዋል አይፈልጉም" ወይም "ይመለከታሉ ግን አይረዱም"
ይህንን ምሳሌ ተረድታችሁታልን? እንዲህ ከሆነ እንዴት ሌሎችን ምሳሌው መረዳት ትችላላችሁ? "የዚህን ምሳሌ ትርጉም መረዳት የማትችሉ ከሆነ የተቀሩትን ምሳሌዎችንም መረዳት አትችሉም፡፡"
የዚህ ዓለም ሀሰብ አማራጭ ትርጉም፡ "አሁን ስላለው ሕይወት ግድ የሚላቸው" የባለጠግነት ምኞት አማራጭ ትርጉም፡ "እርካታ የማይሰጡት በሀብት የሚገኘው ደስታ" የሌሎች ነገሮች ምኞች "ከሀብት ውጪ ያሉት ሌሎች መሻቶች"
መብራትን ከእንቅብ ወይም ከአልጋ በታች ለማኖር ወደ ቤት ውስጥ ያመጡታልን? "መብራትክ ከእንቅብ ወይምከአልጋ በታች ለማኖር በእርግጠኝነት ወደ ቤት ውስጥ አታመጡም፡፡" የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ ይህንን በ MRK 4:9 ላይ በተረጎማችሁት መሠረት ትርጉሙት፡፡
በሠፈራችሁት መሥፈሪያ ልክ ትቀበላላችሁ፤ እንዲያው ከዚያ በላይ ታገኛላችሁ "የበለጠ ባደመጣችሁ ቁጥር እግዚብሔር የለልጥ መረዳትን ይሰጣችኋል፡፡" ማንም . . . "ቃሌን የተረዳ ማንም ሰው ቢሆኖር፡፡"
ዘርን እንደሚዘራ ሰው "ዘሩን እንደሚዘራ ገበሬ" ማጭድ የእርሻ ምርት ለማጨድ የሚገለግል መሣሪያ
"የእግዚብሔርን መንግስት ከምን ጋር እናነጻጽራታለን እንዲሁም በምን ምሳሌ እንገልጻታለን? "በዚህ ምሳሌ አማካኝነት የእግዚአብሔር መንግሰት ምን እንደሚትመስል ማስረዳት ይቻላል፡፡
ማድመጥ እስከቻሉ ድረስ "መረዳት እስከቻሉ ድረስ"
ስንጠፋ ግድ አይልህምን? "ለሁኔታው ትኩረት እንድትሰጠው እንፈልጋለን፤ ልንሞት ነው!" - ልንሞት ነው በዚህ ሥፍራ ላይ "እኛ" የሚለው ቃል ደቀ መዛሙርቱን እና ኢየሱስን የሚያካትት ነው፡፡ ገሰጸው "በቁጣ አስተካከለው" ወይም "መገሰጽ" ሠላም፣ ጸጥ በል፡፡ "ሠላም" እና "ጸጥ በል" ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ቃላት ናቸው፡፡
እንዲህ የምትፈሩ ስለ ምን ነው? "በጣም በመፍራታችሁ በጣም አፍሬባችኋለሁ፡፡" ይህ ማን ሊሆን ይችላል "ይህ ሰው ማን እንደሆነ በጥንቃቄ ልናሰብ ይገባናል!"
እግሮቹ በሰንሰለት የታሠሩ "በሰንሰለት እግሮቹ የታሠሩ" እርሱን መያዝ "እርሱን መቆጣጠር"
ይጮኸ ነበር "እርኩስ መንፈሱ ይጮኸ ነበር" ከአንተ ጋር ምን አለኝ? አማራጭ ትርጉም: "ከአንተ ጋር ምንም ጉዳይ የለኝ" አታሰቃየኝ "አታዘቃየኝ" (UDB) የልዑል የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ? በእግዚአብሔር በራሱ አምልሃለሁ እባክህ አታሰቃየኝ፡፡ “የልዑል የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ” እርኩሳን መናፍስትን የማሰቃየት ኃይል አለው፡፡ የልዑል የእግዚአብሔር ልጅ ይህ የኢየሱስ ወሳኝ የሆነ የማዕረግ ስሙ ነው፡፡
እርሱም እንዲህ አለው፣ "ስሜ ሠሰራዊት ነው፣ ምክንያቱም ብዙዎች ነን፡፡" በሰውዬው ውስጥ ያሉት እርኩሳን መናፍስስት ለኢየሱስ እንዲህ አሉት፤ በዚህ ሰው ውስጥ ያለው አንድ እርኩስ መንፈስ ብቻ ሳይሆን ብዙ እርኩሳን መናፍስት ናቸው፡፡
እርሱም ፈቀደላቸው "ኢየሱስ ለእርኩሳን መናፍስቱ ፈቀደላቸው" ወደ ሁለት ሺህ አከባቢ የሚጠጉ አሳማዎች "ወደ 2000 አከባቢ የሚጠጉ አሳማዎች"
ወደ አእምሮውም ተመለሰ "ወደ አእምሮው ተመለሰ"
በእርኩስ መናፈስት ተይዞ የነበረውም ሰው "በእርኩሳን መናፍስት ቁጥጥር ሥር የነበረው ሰው"
ዐሥር ከተሞች ከገሊላ በባሕር በደቡብ ምሥራቅ አከባቢ
ለዐሥራ ሁለት ዓመታት "ለ 12 ዓመታት"
“አሁን የነካኝ ማን ነው?” ትላለህን አማራጭ ትርጉም፡ “በዚህ ግርግር ውስጥ ሆነህ ማን እንደነካህ መጠየቅህ በጣም አስገርሞናል”
ሴት ልጅ ኢየሱስ ይህንን ቃል የተጠቀመው በምሳሌያዊ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ማሳየት የፈለገውም ይህች ሴት በእርሱ ማመኗን ነው፡፡
መምህሩን ከዚህ በላይ ለምን ታስቸግሪዋለህ? አማራጭ ትርጉም፡ "መምህሩን ከዚህ በላይ አታስቸግረው፡፡"
ሲንጫጩና ሲያለቅሱ በዚህ ሥፍራ ላይ “ሲንጫጩ” እና “ሲያለቅሱ” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጓሜዎች አሏቸው፡፡ አማራጨ ትርጉም፡ "ሲያለቅሱ በታላቅ ድምፅ ይጮኹ ነበር"
ስለምን ተቆጣችሁ፣ ሰለምንስ ታለቅሳላችሁ? አማራጭ ትርጉም፡ "መንጫጫትም ሆነ ማልቀስ የለባችሁም፡፡"
የዐሥራ ሁለት ዓመት ዕድሜ ነበራት "ዐሥራ ሁለት ዓመቷ ነበር" በጣም አስጠነቀቃቸው "አጥብቆ ነገራቸው"
ይህስ ጸራቢው የማርያም ልጅ የያቆብም የዮሳም የይሁዳም የስምዖንም ወንድም አይደለምን? እኅቶቹስ በዚህ በእኛ ዘንድ አይደሉምን? አሉ፤ "እርሱ ተራ ጸራቢ ነው! እርሱ እና የእርሱን ቤተሰቦች እናውቃቸዋለን! እናቱ ማሪያምንም እናውቃታለን! ታናናሽ ወንድሞቹን እና ያዕቆን፣ የዩሳም፣ ይሁዳ እና ስምኦን እናውቃቸዋለን! እንዲሁም ታናሽ እህቱ ከእኛ ጋር በዚህ ትኖራለች!"
ነቢይ ከ . . . ይከበራል "ሰዎች በእርግጠኝነት ሰዎች እኔን እንዲሁም ሌሎች ነቢያትን በሌሎች ሥፍራዎች ያከብራሉ ይሁን እንጂ በገዛ ሀገራችን ግን አይደለም! ዘመዶቻችን እና በገዛ ቤታችን ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች እንኳ ሳይቀሩ እኛን አያከብሩንም!"
ሁለት ሁለት "2 በ 2" ወይም "በጥንድ" ሁለት እጀ ጠባቢ አትልበሱ "ተጨማሪ ከነቴራ አትያዙ፡፡"
ለቃችሁ እስኪትሄዱ ድረስ በዚያ ቆዩ "ከተማውን ለቃችሁ እስኪትሄዱ ድረስ በዚያው ቤት ውስጥ ቆዩ፡፡"
መጥመቁ ዮሐንስ ከሞት ተንስቷል "እግዚአብሔር መጥመቁ ዮሐንስን ከሞት አስነስቶታል"
የወንድሙን የፊልጶስን ሚስት "የወንድሙን የፊልጶስን ሚስት"
ትጠላው ነበር "ትቃወመው"
በሣህን "በትሪ"
ስለማለላት እና ለእንግዶቹ ሲል "ቃል ሲገባላት እንግዶቹ ስለሰሙት፣" በሣህን "በትሪ ላይ"
ሁለት መቶ ዲናር "200 ዲናር፡፡" ዲናር የሮማዊያን ከመዳብ የተሠራ የመገበያያ ገንዘብ ነበር፡፡ አምስት እንጀራ እና ሁለት ዓሣዎች "5 እንጀራ እና 2 ዓሣዎች፡፡" .
በመቶ መቶዎች እና በሃምሳ ሃምሳዎች "100 የሚቆጠሩ እና 50 የሚቆጠሩ፡፡" አምስት እንጀራ እና ሁለት ዓሣዎች "5 እንጀራ እና 2 ዓሣዎች፡፡" .
ዐሥራ ሁለት ቅርጫቶች "12 ቅርጫቶች" አምት ሺህ ወንዶች አማራጭ ትርጉም፡ "5,000 ወንዶች እና የእነርሱ ቤተሰቦች"
ቤተሳይዳ ይህ ከገሊላ ባሕር በስተሰሜን በኩል የሚትገኝ ከተማ ናት፡፡
ከሌሊቱ አራተኛው ክፍል ይህ ከንጋቱ 9 ሰዓት እስከ ፀሐይ መውጫ ያለውን ጊዜ ያመለክታል፡፡ በርቱ!...አትፍሩ እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ጥቅም ላይ የዋሉትም “እኔን አትፍሩ!” የሚል መልዕክት ለማስተላለፍ ነው”
ይህንን አልተረዱም ነበር "መረዳት የነበራቸው ያኸል እርሱ ምን ያኸል ኃይለኛ እንደነበር አልተገነዘቡም ነበር፡፡"
ቃሬዛ "ሰዎችን ለመሸከም የሚሆን አልጋ"
ቃሬዛ "ሰዎችን ለመሸከም የሚሆን አልጋ"
የናስ ዕቃዎች፣ እና የመመገቢያ ፍረሽን እንኳ ሳይቀር በዚያ ዘመን ይኖሩ የነበሩ አይሁዳዊያን ምግብ የሚመገቡት በፍራሽ ላይ ተቀምጠው ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉሞች፡ “መያዥያዎች እንዲሁም የመመገቢያ መቀመጫዎች”
ደቀ መዛሙርትህ ለምን እንደ ሽማግሌዎች ወግ አይኖሩም፣ ስለምንስ እጃቸውን ሳይታጠቡ ይበላሉ? "የአንተ ደቀ መዛሙርት የሽማግሌዎችን ወግ ይተላለፋሉ! የእኛን ሥርዓት በመጠቀም እጆቻቸውን መታጠብ አለባቸው!" ዳቦ ምግብ
ስለእናንተ ግብዝነት ኢሳያስ በደንብ ትንቢትን ተናግሯል፡ እንዲህ ብሎም ጽፈዋል፡ ከዚህ ቀጥሎ ያሉት ቃላት ኢሳያስ ከተናገራቸው የተወሰዱ ናቸው ISA 29:13-14፡፡
ማጥበቅ ጠንከር አድርጎ ክፋትን የሚናገሩ "የሚረግሙ"
ከእኔ ታገኝ የነበረው እርዳታ ሁሉ ቁርባን ነው ለቤተ መቅዱስ ቃል የተገባ ማንኛውም ገንዝብ ወይም ሌሎች ማንኛውም ነገሮች ለሌላ ዓላማ መዋል እንደሌለባቸው የጸሐፍት ትውፍት ይናገራል፡፡ ቁርባን ጸሐፍው በዚህ ቃል አማካኝነት ማስተላለፍ የፈለገው ነገር የዚህ ቃል ንባብ ከሚሰጠው ድምጽ ጋር ተያያዥነት ስላለው በተቸለ መጠን በቋንቋችሁ ከዚህ ቃል ጋር ተቀራረቢ ድምጽ ያለውን ቃል ተጠቀሙ፡፡
ሁላችሁም አድምጡኝ እንዲሁም የሚናገረውን ነገር ተረዱ በዚህ ክፍል ውስጥ “ማድመጥ” እና “መረዳት” የሚሉት ሁለት ቃላት እርስ በእርሳቸው የተገናኙ ናቸው፡፡ ኢየሱስ እነዚህ ቃላት በአንድነት በንግግሩ ውስጥ የተጠቀመበት ምክንያት አድመወጮቹ እርሱ እየተናገረ ላለው ነገር ትኩረት ይሰጤ ዘንድ ነው፡፡ ከሰው የሚወጣው ያ ነው "የሰው ውስጡ ነው” ወይም “ሰው የሚያስበው ወይም የሚያደርገው ያ ነው"
እናንተ ደግሞ እንደዚህ የማታስተውሉ ናችሁን? አማራጭ ትርጉም: "ይህንን ሁሉ ከተናገርኩ እና ካደረኩ በኋላ በትክክል ትገነዘባላቸሁ ብዬ አስቤ ነበር፡፡"
በፊቱ ወደቀ "ተንበረከከ" ትውልድዋም ሲሮፊኒቃዊት በሦሪያ ሀገር ውስጥ በሚትገኝ ፊኒቃ በተባለች ከተማ ውስጥ ነው የተወለደችው፡፡
ልጆቹ በፊት ይጠግቡ "ልጆች መጀመሪያ መብላት ይኖርባቸዋል" ወይም "በመጀመሪያ ልጆች መመገብ ይገባቸዋል፡፡" ልጆች አይሁዳዊያን፡፡ አማራጭ ትርጉሞች፡ "በመጀመሪያ አይሁዶችን ማገልገል ይገባኛል፡፡" ዳቦ ምግብ ውሾች አሕዛብ፡፡ በጠረጴዛ ሥር ያሉት ውሾች እንኳ ከልጆች እጅ የወዳደቀውን ፍርፋሪ ይበላሉ፡፡ "እኔን ከአሕዛብ ወገን የሆንኩትንም በተመሳሳይ መንገድ ልታገለግለኝ ትችላለህ፡፡" ፍርፋሪዎች የዳቦ ፍርፋሪዎች
አልፎ መጣ "በውስጡ አልፎ ሄደ" ዐሥር ከተሞች "ዐሥሩ ከተሞች፣" ከገሊላ ሀይቅ በደቡብ ምስራቅ በኩል የሚገኝ አከባቢ፡፡ ደንቆሮ "መስማት የማይችል ሰው" መናገር የማይችል፣ አንደበተ ኰልታፋ "ግልጽ በሆነ መንገድ መናገር የማይችል"
ኤፍታህ ጸሐፊው አይህ ቃል ሲነበብ የሚያስማውን ድምጽ አንባቢያኑ እንዲሰሙት ስለሚፈለግ በተቻለ መጠን በቋንቋቹ ፍደላት አማካኝነት ይህንን ቃል ለመጻፍ ጥረት አድርጉ፡፡ ቃተተ ደስተኛ አለመሆኑን ለማሳየት ወደ ውስጥ ሳብ አድርጎ ወደ ውጪ ተነፈሰ ምላሱን ያሠረው ነገር ተፈታ "ምላሱን ያሠረው ነገርን ኢየሱስ አስለቀቀው" ወይም "ግልጽ በሆነ መንገድ እንዳይናገር ካደረገው ነገር ኢየሱስ ፈወሰው"
ሦስት ቀናት "3 ቀናት" ራሳቸውን ሊስቱ ይችላሉ አማራጭ ትርጉሞች፡ 1) "ለአጭር ጊዜ ራሳቸውን ሊስቱ ይችላሉ" ወይም 2) "ደካማ ሊሆኑ ይችላሉ" እነዚህን ሁሉ ሰዎች መመገብ የሚችል በቂ ምግብ ከዬት ማግኘት ይቻላል? ደቀ መዛሙርቱ ኢየሱስ ይህንን ሁሉ ሰው መመገብ የሚያችል ምግብ እንዲፈልጉ መጠየቁ በጣም አስገርሟቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ያሉበት ቦት በቂ ለዚህ ሁሉ ሕዝብ የሚሆን ምግብ የማይቻልበት ሥፍራ አይደለም!"
ተቀመጡ ሰዎች ምግብ ለመመገብ ጠረጴዛ በማይኖርበት ሥፍራ ላይ ሰዎች ምግብ የሚመገቡበትን መንገድ የሚትገልጽበትን መንገድ የሚገልጽ ቃልን ተጠቀም፡፡
ዳልማኑታ ከገሊላ ባሕር በሰሜን ምዕራብ በኩሉ የሚገኝ አከባቢ ነው፡፡
ፈለጉት "ለማግኘት ጥረት አደረጉ" በጥብቅ ይህንን በ MRK 7:34 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ይህ ትውልድ ለምን ምልክትን ይሻል በዚህ ሥፍራ ኢየሱስ ኢየገሰጻቸው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ይህ ትውልድ ምልክትን መሻት አልነበረበተም፡፡” ይህ ትውልድ ይህንን ያደርጋል "ሁላችሁም ይህንን ታደርጋላችሁ"
ተጠንቀቁ እንዲሁ ራሳችሁን ጠብቁ በዚህ ሥፍራ ጥቅም ላይ የዋሉት እነዚህ ሁለት ቃላት የጋራ ፍች ሲኖራው ሁለቱም ጥቅም ላይ የዋሉበት ምክንያት አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ ከፈርሳዊያን እና ከሄሮዶስ ወገን እርሾ አማራጭ ትርጉም፡ "ከፈርሳዊያን የሐሰት ትምህርት እና ከሄሮዶስ ወገን የሐሰት ትምህርት"
እንጀራ ስለሌለ ስለምን በመካከላችሁ ትከራከራላችሁ? ኢየሱስ እርሱ እየነገራቸው እና እያደረገ ያለውን ነገር መረዳት ባለመቻላቸው ተስፋ ቆረጠ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እኔ እየተናገርኩ ያለሁት ስለ ግዑዝ እንጀራ ነው ብላችሁ ማሰብ የለባችሁም፡፡"
ዓይን ሳላችሁ አታዩምን? ጆሮስ ሳላችሁ አትሰሙምን? ትዝስ አይላችሁምን? ኢየሱስ ምንም ልገነዘቡ ባለመቻላቸው ተስፋ ቆርጦዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “የሚያይ ዐይን አላችሁ ይሁን እንጂ የሚትመለከቱትን ነገር አትረዱም! የሚሰማ ጆሮ አላችሁ ይሁን እንጂ የሚትሰሙትን ነገር አትረዱም! እነዚህ ሁሉ ልታስታውሱ ይገባ ነበር!"
ትስዝ አይላችሁምን? አማራጭ ትርጉም፡ "ስለቁሳዊ እንጀራ እያወራሁ እንዳልሆነ በዚህ ጊዜ መገንዘብ ነበረባችሁ፡፡"
ቤተ ሳይዳ ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምስራቅ የሚትገኝ ከተማ
የሰው ልጅ ብዙ መከራ ሊቀበል፥ ከሽማግሌዎችም ከካህናት አለቆችም ከጻፎችም ሊጣል፥ ሊገደልም ወደ ሕይወት ሊነሣ እንዲገባው አማራጭ ትርጉም: "ሽማግሌች እና የካህናት አለቆች እንዲሁም ጻፎችም የሰው ልጅነን አይቀበሉመም እንዲሁም ይገድሉታል፡፡ ይሁን እነንጂ እግዚአብሔር ወደ ሕይወት መልሶ ያመጣዋል፡፡" ሦስት ቀናት "3 ቀናት"
ስለዚህ ኢየሱስ የመሞታቸው ምክንያት ወንጀለኞች ስለሆኑ እንዳልሆነ እና በምንም ምክንያት እንደሆነ ለደቀ መዛሙርቱ ይህንን እንዲያስታውሱ ይነግራቸዋ፡፡(MRK 8:34).
የሰው ልጅ ... በአባቱ ክብር ከቅዱሳን መላእክት ጋር በመጣ ጊዜ የሰው ልጅ እንዲሁም የእግዚአብሔር ልጅ የሆነው ኢየሱስ አባቱ ባለው ክብር እርሱም ተመልሶ ይመጣል፡፡ የሰው ልጅ ይህ የኢየሱስ ወሳኝ የሆነ የማዕረግ ስም ነው፡፡
ተለወጠ "ወደ ሌላ ቅርጽ ተለወጠ" ወይም "የበለጠ የተለመ ሆኖ ታያቸው" (UDB) እንደ ብርሃን አንጸባራቂ "በጣም ነጭ" አጣቢም በምድር ላይ እንደዚያ ሊያነጣው "ማንጽያ" የሚባለው ከልብስ ላይ ቆሻሻን ለማንጻት እና ነጭ ለማድረግ የሚያገለግል ኬሚካል ነው፡፡ “የሚያነጻ” ቆሻሻን የሚያነጻ ሰው፡፡
ፈሩ "በጣም ፈሩ"
ማርቆስ 9፡ 7-8
ይህ የሚወደው ልጄ ነው፡፡ እርሱን ስሙት፡፡ እግዚአብሔር “ስለሚወደው ልጁ”፣ የእግዚአብሔር ልጅ ስለሆነው ስለ ልጁ ያለውን ፍቅር የገለጸበት መንገድ ነው፡፡ የሚወደው ልጄ ይህ የእግዚአብሔር ልጅ የሚለው የኢየሱስ ወሳኝ የሆነ የማዕረግ ስም ነው፡፡
ስለዚህም ይህንን ነገር በልባቸው ይጠበቅት ነበር "ይህ ነገር ሲሆን ላልተመለከተ ለማንም ሰው ሳይናገሩ፣ ስለዚህ ነገር ከማንም ጋር አይነጋገሩም ነበር፡፡" ከሞት መነሳት "ከሞተ በኋላ ተመልሶ እንደገና በሕይወት መኖር"
ኤልያስማ ይህንን በእርግጥ አድርጓል . . . ሰዎችም ጠልተውታል? ኤልያስ ከሰማይ እንደሚመጣ፣ ከዚያም መስሑ የሆነው የሰው ልጅ መጥቶ ይነግሣል እንዲሁም ይገዛል ተብሎ አስቀድሞ ትንቢት ተነግሯል፡፡ ሌሎች ትንቢታዊ መልዕክቶችም የሰው ልጅ መከራን እንዲቀበል እና በሰዎች እንዲጠላ የትንቢት መልዕክት ተናግረዋል፡፡ ደቀ መዛሙርቱ እነዚህ ሁለት ትንቢታዊ መልዕክቶች እንዴት አንድ ሊሆኑ እንደሚችሉ አልገባቸው ስለዚህም ግራ ገብቷቸዋል፡፡ ኤልያስ ይመጣል በትንቢት መልዕክቶች ብዙ ጊዜ ሁለትዮሽ ፍጻሜ አላቸው፡፡
ስከራከሩ "ስወያዩ" ወይም "ስጨቃጨቁ" ወይም "ስጠያየቁ"
ከእርሱ ውስጥ ለማውጣት "ከልጄ ውስጥ ለማስወጣት" ወይም "እርኩስ መንፈሱን ለመማባረር" እታገሳችኋለሁ "እችላችኋለሁ" ወይም "አልፋችኋለሁ"
አዘነላቸው "አሳዘኑት" ወይም "ራራላቸው"
ኢየሱስም እንዲህ አለው፣ “ቢቻልህስ”? ለሚያምን ሁሉ ይቻለዋል”፡፡ ኢየሱስ የሰውዬውን ጥርጣሬ ገሰጸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ኢየሱስ ሰውዬውን እንዲህ አለው፣ “ስለምን ከቻልክ ትላለህ”? ለምያምንስ ሁሉ ይቻለዋል፡፡” ወይም "ኢየሱስ ሰውዬውን እንዲህ አለው፣ “ከቻልክስ” ማለት የለብህም!” ለምያምንስ ሁሉ ይቻለዋል፡፡”
ልጁ የሞተ ይመስል ነበር "ልጁ የሞተ ይመስል ነበር" ወይም "ልጁ የሞተ ሰው ይመስል ነበር"
እንዲህ ዓይነቱን በጸሎት ካልሆነ ማስወጣት አይቻልም ቃ“አይቻልም” እና “ካልሆነ በስተቀር” የሚሉት ቃላት ሁለቱም አሉታዊ ቃላት ናቸው፡፡ በአንዳንድ ቋንቋዎች ውስጥ አዎንታዊ ቃላትን መጠቀሙ አግባብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “እንዲህ ዓይነቱን ማስወጣት የሚቻው በጸሎት ብቻ ነው፡፡”
በዚያ አልፎ ሄደ "በዚያ አለፈ" ወይም "በዚያ አለፈ" ሦስት ቀናት "3 ቀናት"
እርኩስ መናፈስትን ማስወጣት "ዳቢሎስን ማስወጣት"
እንዳይጠፋ "እንዳይጠፋ" የሚለው ቃል አሉታዊ ነው፡፡ በአንዳንድ ቋንቋዎች ውስጥ አዎናታዊ ዓረፍተ ነገሮችን መጠቀም የተለመደ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ይቀበላል" (ተመልከት:
የወፍጮ ድንጋይ እህል ለመፍጨት የሚያገለግል ትልቅ ድንጋይ የማይጠፋ እሳት "የማጥፋ እሳት"
እንዲሁም ወደ ሲኦል ይወረወራል "እንዲሁም እግዚአብሔር ወደ ሲኦል ይወረውረዋል"
ትላቸው "የሞተውን አካላቸውን የሚበላ ትል"
እናንተ ልበ ደንዳኖች "እናንተ እልከኞች"
ከእንግዲህ ሁለት አይደሉም ግን አንድ ሥጋ ይሆናሉ ይህ እንደ ባል እና ምስት ያላቸውን አካላዊ ትሥሥር የሚያሳይ ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡
ሕጻናት ወደ እኔ ይመጡ ዘንድ ፍቀዱላቸውለ ፈጽሞ አትከልክሏቸው፡፡ እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው በድጋሜ የተጻፈውም አጽኖት ለመስጠት ሲባል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ሕጻናት ወደ እኔ እንዲመጡ አድርጓቸው፡፡” አትከልክሏው ይህ በላሁት አሉታዊ ንግግር ነው፡፡ በአንዳንድ ቋንቋዎች ውስጥ አዎንታዊ ቃላትን መጠቀም የተለመደ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ፍቀዱላቸው፡፡”
መልካም ብለህ ለምን ትረጠራኛለህ? አማራጭ ትርጉም: "በዚህ ንግግር ውስጥ በተዘዋዋሪ መንገድ የሚታስተፈላልፈው መልዕክት በጥንቃቄ ማወቅ ይኖርብሃል )
ሀብታም ወደ እግዚአብሔር መንግስት ከሚገባ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ውስጥ በትሾልክ ይቀላል፡፡ ለግመል በመርፌ ቀዳዳ ውስጥ ማለፍ ፈጸሞ የማይቻላት ነገር ነው፡፡ እንደዚሁም ሀብታም ሰዎች እግዚአብሔርን የሕይወታቸውን ንጉሥ አድርጎ መቀበል በጣም አስቸጋር ነው፡፡ የመርፌ ዐይን/ ቀዳዳ “የመርፌ ዐይን” በመርፌ አናት ላይ የሚገኝ ቀዳዳ ነው፡፡
ታዲያ ማን ሊድን ይችላል? "ስለዚህ ማንም ሊድን አይችልም፡፡"
ከተውቱ መካል . . . የማይቀበል አይኖርም "ከተውት መካከል . . . የማይቀበል አይኖርም፡፡" ለእኔ ሲል "ለእኔ ጥቅም" ወይም "ለእኔ ጥቅም ሲል" ይህንን ዓለም "ይህን ሕይወት" ወይም "በአሁኑ ዘመን" በሚመጣው ዘመን "በሚመጣው ሕይወት" ወይም "በሚመጣው ጊዜ"
የሰው ልጅን አሳልፈው ይሰጡታል "ሰዎች የሰው ልጅ አሳልፈው ይሰጡታል" ወይም "ሰዎች የሰው ልጅን አሳለፈው ይሰጡታል"
የሚጠጣው ጽዋ ኢየሱስ ይህንን ሀረግ የተጠቀመው ስለሚቀበለው መከራ ለመግለጽ ነው፡፡ የሚጠመቀውን ጥምቀት ኢየሱስ ይህንን ሀረግ የተጠቀመው ስለሚቀበለው መከራ ለመግለጽ ነው፡፡
ገዥዎች ተብለው በሚጠሩት "ገዥዎች ተብለው በሌሎች በሚቆጠሩት" ተቆጣጣሪዎች "የሚቆጣጠሩ" ወይም "ኃይል ያላቸው" መለማመድ "የሚጠቀሙ"
ትልቅ የሚሆን "የሚከበር" ወይም "የሚሞገስ" ማንም "ዬትኛውም ሰው" የሰው ልጅ ሊገለገል ሳይሆን "የሰው ልጅ ሰዎች እንዲገለግሉት አልመጣም"
በርጤሜዎስ የአንድ ሰው ስም ጤሜዎስ ይህ በመንገድ ላይ ስለለምን የነበረው ለማኝ አባት ነው፡፡
እንዲጠሩት አዘዘ "ሰውዬውን ይጠሩት ዘንድ አዘዛቸው" ጠንከር በል "አትፍራ"
መመልከት "የማየት ክህሎት" ወዲያው "በዚያን ጊዜ" ወይም "ያለምንም መዘግየት"
ቤተ ፋጌ የመንደሯ ስም
ሆሣዕና የዚህ ቃል ትርጉም ምን እንደሆነ ግልጽ አይደለም ይሁን እንጂ እንኳ ደህና መጡ እና ምስጋና ጋር ተያያዥነት ባለው መልኩ ቢተረጎም መልካም ነው፤ ማለትም “እግዚአብሔር ይመስገን” (UDB)፡፡
“ቤተ ለአሕዛቡ ሁሉ የጸሎት ቤት ይባልል” ተብሎ አልተጻፈምን? "በቅዱሳት መጽሐፍት ውስጥ እግዚአብሔር “ቤቴ ከሁሉም ሕዝቦች የመጡ ሰዎች የሚጸልዩበት ቤት ይሆናል” በማለት የተናገረው ተጽፏል፤ ነገር ግን እናንት ወሮበላዎች ለእናንተ መደበቂያ ዋሻ አደረጋችሁት!"
“ቤተ ለአሕዛቡ ሁሉ የጸሎት ቤት ይባልል” ተብሎ አልተጻፈምን? "በቅዱሳት መጽሐፍት ውስጥ እግዚአብሔር “ቤቴ ከሁሉም ሕዝቦች የመጡ ሰዎች የሚጸልዩበት ቤት ይሆናል” በማለት የተናገረው ተጽፏል፤ ነገር ግን እናንት ወሮበላዎች ለእናንተ መደበቂያ ዋሻ አደረጋችሁት!"
በልቡ ሳይጠራጠር ቢያምን "ሳይጠራጠር" የሚለው ቃል ባለሁት አሉታዊ ቃል ነው፡፡ ትርጉሙም “በእውነት ቢያምን” ማለት ነው፡፡ እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው አጽኖት ለመስጠት ሲባል ብቻ ጥቅም ላይ የዋሉ ናቸው፡፡ አንዳንድ ቋንቋዎች አጽኖት የሚቀጠሙት ሌላ መንገድ ነው፡፡ አማርጭ ትርጉም፡ “በእውነት ቢያምን”
ቆማችሁ ስትጸልዩ በዕብራዊን ባሕል መሠረት ወደ እግዚብሔር የሚደረግ ጸሎት የሚደረገው ተቁሞ ነው፡፡
እነዚህ ነገሮች የሚታደርገው በምን ሥልጣን ነው “እነዚህ ነገሮች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስ በቤተ መቅደሱ ውስጥ የነበሩት የሽያጮችን ጠረጴዛዎች መገለባበጡን እና የሚያድርጉትን እና የሚያስተምሩትን ነገር በመቃወም መነናገሩን የሚያመለክት ቃል ነው፡፡ እነዚህ ነገሮች የሚታደርገው በምን ሥልጣን ነው እንዲሁም እነዚህ ነገሮች እንዲታደረግ ሥልጣን ማን ሰጠህ አማራጭ ትርጉም፡ "እነዚህን ነገሮች ለማድረግ ሥልጣን የለህም ምክንያቱም እኛ ይህንን ሥልጣን አልሰጠንህም"
የዮሐንስ ጥምቀት ከሰማይ ወይም ከሰዎች ናት? ምንም እንኳ ኢየሱስ ለዚህ ጥያቄ ምላሹ ምን እንደሆነ ቢያውቅም ይህን ጥያቄ የጠየቃቸው የሃይማኖት መሪዎቹ ለእርሱ ሥልጣን የጠየቁት ጥያቄ መሠረቱ ምን አመክኒዬ እንደሆነ ለመፈተን ነው፡፡
የወይን እርሻውን አከራይቶ ሄደ የእርሻው ባለቤት ወይኑን ይንከባከቡለት ለሌሎች ሰዎች ሰጠ፡፡
ገበሬዎቹ ከባለቤቱ የወይን እርሻውን ለመንከባከብ የተረከቡት ገበሬዎች
ማርቆስ 12፡ 8-9 ስለዚህ የወይን እርሻው ባለቤት ምን ያድረጋል? አማራጭ ትርጉም: "የወይን እርሻው ባለቤት ምን እንደሚያደርግ እነግራችኋለሁ፡፡
ማርቆስ 12፡ 10-12 ይህን የቅዱስ መጽሐፍ ክፍል አላነበባችሁምን? አማራጭ ትርጉም፡ "በእነዚህ የቅዱስ መጽሐፍ ክፍል ውስጥ የሚገኙትን እነዚህን ቃላት በጥንቃቄ አስቡ፡፡"
ስለምን ትፈትኑኛላችሁ? "እኔን መከሰስ ያስችላችሁ ዘንድ ትክክል ያልሆነ ነገር እስኪናገር ድረስ እየፈለጋችሁ መሆኑን አውቃለሁ፡፡" ዲናር ይህ ገንዝብ የአንድ ቀን የሥራ ደሞዝን ያክላል፡፡
አንድ አመጡለት "ፈርሳዊያን እና ሄሮዶሳዊያን የሮም መንግስት ፍራንክ አመጡለት" የቄሣርን ለቄሣር ስጡ አማራጭ ትርጉም፡ "የሮም መንግስት የሆነውን ነገር ለሮም መንግስት ስጡ፣" .
ሙሴ እንዲህ ብሎ ጽፎልናል፣ 'የእንድ ሰው ወንድም . . . ለወንድሙ ልጅ ይውለድለት፡፡' አማራጭ ትርጉም: "ሙሴ እንዲህ ሲል ጽፏል የአንድ ሰው ወንድም ከሞተ . . ለወንድሙ ልጅ ይውለድለት፡፡
በትንሳዔ ጊዜ፣ ከሞት ሲነሳ የማን ምስት ትሆናለች? አማራጭ ትርጉም፡ "በትንሳዔ ጊዜ፣ ከሞት ሲነሳ የእነዚህ ሰባት ወንድመማማቾች ምስት መሆን እትችልም!"
ስህተታሁ ይህ አይደለምን . . . የእግዚአብሔር ኃይል? "የተሳሳታችሁት በዚህ ምክንያት ነው . . . የእግዚአብሔር ኃይል፡፡"
ከሞት ይነሳሉ "እግዚአብሔር ያስነሳቸዋል፣"
ታዲያ ጸሐፍት እንዴት ክርስቶስ የዳዊት ልጅ ነው ይላሉ? አማራጭ ትርጉም: "የአይሁድ ሕግ ክርስቶስ የዳዊት ልጅ ነው ብለው የሚያስተምሩት እነዚህ ሰዎች ተሳተዋል!" የዳዊተ ልጅ “ልጅ” የሚለው ቃል በዚህ ሥፍራ ጥቅም ላይ የዋለው ዘር የሚለውን ለማመለከት ነው፡፡ ታዲያ እንዴት የዳዊት ልጅ ሊሆን ይችላል? አማራጭ ትርጉም፡ "የዳዊት ልጅ መሆን አይችም!"
እውነት እውነት እላችኋለሁ ይህንን በ MRK 11:23 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ የመባ ሳጥን ይህ ሳጥን በቤተ መቅደሱ ውስጥ መባ ለመሰብሰብ የሚው ሳጥን ነው፡፡ የተትረፈረፈ "በጣም ብዙ" ድህነት "እጥረት" ወይም "ድህነት"
ይህንን ትልቅ ሕንጻ ትመለከታለህን? አማራጭ ትርጉም፡ “እነዚህ ሕንጻዎች እንዴት እንደሚያምሩ ተመልከት፡፡
እነዚህ ነገሮች "አሁን የነገርከኝ ነገሮች"
በእኔ ስም ብዙ ሰዎች ይመጣሉ “ስም” የሚለው ቃል የኢየሱስን ስልጣን የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ብዙዎች የእኔ ስልጣን እና ከእኔ ፈቃድ እንደጋኙ በመናገር ይመጣሉ፣"
ወሬ "የስህተት ትምህርት" ወይም "ወሬ"
ለእነርሱ ምስክር ይሆናቸው ዘንድ “ለእነርሱ ምስክር ይሆናቸው ዘንድ” የሚለው ሀረግ “እውነት እንደሆነ ለማሳየት” ወይም “እውነቱ ዬቱ እንደሆነ ለማረጋገጥ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡
አባት ልጁን "አባት ልጁን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል፡፡" እስከመጨረሻ የሚጸና ሰው እርሱ ይድናል አማራጭ ትርጉም፡ "እስከመጨረሻ የሚጸናውን እግዚአብሔር ያድነዋል፡፡"
የጥፋት እርኩሰት "ክፉ የሆነ የጣኦት አምልኮ" ወይም "እርባና ያሌለው ክፋት"
the elect, those he chose “እርሱ የመረጣቸው” የሚለው ሀረግ “የተመረጡት” ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ትርጉም አለው፡፡ እነዚህ ሁለቱ በአንድነት እግዚአብሔር እነዚህ ሕዝቡን መምረጡን አጽኖት በመስጠት ይናገራሉ፡፡
የተመረጠ ሰዎች እንዲቀደሱ እግዚአብሔር ይመርጣል፣ ጥሩ መንፈሳዊ ፍሬን እንዲያፈሩ እርሱ ራሱ ሰዎችን ይለያል፡፡ ለዚህም ነው “የተመረጡት” ተብለው የሚጠሩት፡፡
ፀሐይ ይጨልማል "እግዚአብሔር ፀሐይ እንዲትጨልም ያደርጋል፡፡" በሰማይ ያሉት ኃይላት ሁሉ ይናወጣሉ "እግዚአብሔር በሰማይ ያሉት ኃይላት ሁሉ ያናውጣልይናወጣሉ"
እውነት እውነት እላችኋለሁ ኢየሱስ ያስተማራቸው ነገር ሁሉ እርሱ በተናገረው መንገድ እየተፈጸመ መሆኑን አጽኖት በመስጠት በመናገር ላይ ነው፡፡ ያልፋሉ "ያበቃሉ" Father “አባት” የሚለው ቃል በቋንቋችሁ በተለምዶ ለሰው አባት መጠሪያነት የሚትጠቀሙበትን ቃል ተጠቀሙ፡፡
አስተውሉ “አስተውሉ” ወይም “እያስተዋላችሁ” የሚለው ቃል ኃጢአትን እና ክፋትን ሁል ጊዜ መጠንቀቅ እና በንቃት መጠበቅን ያመለክታል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ “ሁል ጊዜ ዝግጄ መሆንን” ማለትም ሊሆን ይችላል፡፡
የአውራ ዶሮ ጩኽት አውራ ዶሮ ጥዋት በማለዳ የሚያሰማው ጩኸት ነው፡፡ የአውራ ዶሮ በጥዋት የሚያሰማው ጩኸት የአውራ ዶሮ በጥዋት የሚያሰማው ጩኸት
ለምጻሙ ስምዖን ይህ ሰው ከከዚህ በፊት ለምጽ ያለበት ቢሆንም አሁን ግን ታሞ አይደለም፡፡ አልባስጥሮስ ይህ ለስላሳ “ነጭ ድንጋይ” ነው፡፡ የዚህ ሁሉ ብክነት ምክንያቱ ምንድ ነው? አማራጭ ትርጉም፡ "እንዲህ ዓይነቱን ውድ ሽቶ ለማባከን የሚሆን ምንም በቂ ምክንያት የለም፡፡” ይህ ሽቶ ልሸጥ ይችላል "ይህንን ሽቶ ሽጠን” ወይም “ይህንን ሽቶ ሽጣ” ሦስት መቶ ዲናር "300 ዲናር፡፡" ዲናር የሮማዊያን የብር ሳንቲም ነው፡፡
ስለምን ታደክሙአታላችሁ? አማራጭ ትርጉም፡ “ልታስቸግሯት አይገባም፡፡"
ማርቆስ 14፡10-11 የአስቆሮቱ ይሁዳ ይህንን በ [MRK 3:17]
የእንግዳ ማረፍያ ክፍል an extra room for visitors ለእንግዶች ማረፊያነት የሚዘጋጅ ትርፍ ክፍል
በጠረጴዛ ዙሪያ ተቀምጦ ሳለ በምግብ የጠረጴዛ ዙሪያ እንግዶች ተቀምጠው ሳለ፡፡ አንድ በአንድ ይህ ማለት “ተራ በተራ” እያንዳንዱ ደቀ መዝሙር እንዲህ ሲል ጠየቀው፡፡ እኔ አይደለሁም "በእርግጠኝነት ጠላቶችህ እንዲይዙህ የማግዛቸው እኔ አይደለሁም!"
ማርቆስ 14፡ 22-25
መዝሙር፡፡ የመዝሙር ዓይነት ነው፡፡ በዚህ ወቅት የብሉይ ኪዳን መዝሙር መዘመር ባሕል ነበር፡፡
መዝሙር፡፡ የመዝሙር ዓይነት ነው፡፡ በዚህ ወቅት የብሉይ ኪዳን መዝሙር መዘመር ባሕል ነበር፡፡
እውነት እውነት አልሃለሁ ይህንን በ MRK 11:22 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ትክደኛለህ "አላውቀውም ትላለህ”
ነፍስ “ነፍስ” የሚለው ቃል አንዳንድ ጊዜ ሙሉ ሰውን ለማመልከት በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል፡፡
ይህ ጽዋ ከእኔ ይለፍ "እያለፈበት ያለውን መከራ መቋቋም የሚያስችለው ጥንካሬ ያስፈልገዋ፡፡” አባ "አባ" የግሪክ ቃል ሲሆን ልጆች አባታቸውን ለመጥራት የሚጠቀሙበት ቃል ነው፡፡ ይህ ቅርብ የሆነ ግነንኙነት መኖሩን ያሳያል፡፡ ይህ ቃል ኢየሱስ አባቱን የጠራበትን መንገድ የሚሳይ በመሆኑ ይህንን የግሪክ ቃል በትርጉማችሁ ውስጥ እንዳለ መስቀመጡ አስፈላጊ ነው፡፡ ይህ ጽዋ ከእኔ ይለፍ ጽዋ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስ ለሸከመው ያለውን የእግዚአብሔር ቁጣን ነው፡፡ ኢየሱስ . . .. አንዲህ አለ፣ "አባ አባት . . . ይህን ጽዋ ከእነተ አሳልፍ፡፡ ይሁን እንጂ የኔ ፈቃድ ሳይሆን የአንተ ፈቃድ ይሁን፡፡" ኢየሱስ አባቱን ለሰው ልጆች ኃጢአት ሲል የሚቀበለውን መከራ ይተውለት ዘነድ አባቱን ይጠይቃል፡፡ ነገር ግን አባቱ የእርሱን ብቸኛ፣ ፍጹም ልጅ መስዋእትነት ለእርሱ የማይቆጠር ቅድስና ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ኢየሱስ የመስቀልን መከራ ተቀበለ፡፡ አባት ይህ የእግዚአብሔር አባት ወሳኝ የማዕረግ ስሙ ነው፡፡
ተኝተው አገኛቸው "ጴጥሮስ፣ ያዕቆብ እና ዮሐንስ ተንኝተው አገኛቸው" ስምኦን ተኝተሃልን "አትተኙ ንቁ ቢዬአችሁ ሳለ አንተ ስምኦን ተኝታችኋልን ነቅታቹ ለአንድ ሰዓት እንኳ መጠበቅ አቃታችሁን? "ነቅታችሁ መቆየት ፈጽሞ አቃታችሁን" መንፈስስ ተዘጋጅታለች፥ ሥጋ ግን ደካማ ነው "አእምሮዋችሁ ማድረግ የሚፈልገውን ነገር አካላችሁ ማድረግ አይችልም፡፡" ሥጋ "አካል"
ተኝተው አገኛቸው "ጴጥሮስ፣ ዮሐንስ እና ያዕቆብ ተኝተው ነበር" አሁንም ተኝታችኋልን? አማራጭ ትርጉም፡ "አሁንም ተኘንታችኋልን1 እረፍት እያደረጋችሁ ነውን!"
እጃቸውን ጫኑበት "ያዙት"
ወንበዴ እንደምትይዙ ሰይፍና ጐመድ ይዛችሁ ልትይዙኝ መጣችሁን? "ወንበዴ ለመያዝ እንደሚመጣ ሰው ሰይፍ እና ጎመድ ይዛችሁ እኔን ለመያዝ መጣችሁ፡፡”
ነጠላ ከጥጥ ፈትል የሚሠራ ልብስ
ሰምተነዋል “እኛ” የሚለው ቃል በኢየሱስ ላይ በሐሰት የመሰከሩበትን ሰዎችን ያመለክታል፡፡
ከእርሱ መካከል ቆሞ ነበር "ከካህናት አለቆች፣ ጸሐፍት እና ሽማግሌዎች መካከል ቆሞ" እኔ ነኝ ይህ ቃል በብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ውስጥ እግዚአብሔር ራሱን የጠራበት ቃል ነው፡፡
ልብሱን ቀደደ ኢየሱስ በተናገረው ቃል መቆጣጡት የሚያሳይ ምልክት ነው ሁሉም ፈረዱበት "ሸንጎው ሙሉ ለሙሉ በኢየሱስ ላይ ፈረደ"
ከእነርሱ መካከል አንዱ "ከደቀ መዛሙርቱ መካከል አንዱ"
ተሰበረ “ተሰበረ” የሚለው ቃል በጣም መደንገጡን ወይም በጣም ማዘኑን የሚያሳይ ነው፡፡
አንተ አልክ "አንተ ራስህ መሰከርክ፡፡"
ማርቆስ 15፡ 9-11 ለቀቁት "እንዲሄድ ፈቀዱለት" ወይም "ፈቱት"
ማርቆስ 15፡ 12-13
ኢየሱስን ገረፉት በልዩ መግረፊያ ኢየሱስን እንዲያመው አድርገው ገረፉት አሳልፈው ሰጡት ይህንን በ MRK 15:1 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የወታደሮች ካንፕ ይህ ወታደሮች የሞቆዩበት ሥፍራ ነው፡፡ ጭፍራ "በጣም ብዙ” ወይም “ ብዙ” ቀይ ልብስም አለበሱት፥ ይህ የመሳለቅ ምልክት ነው፡፡ እንዲህ ዓይነት ቀለም ያለው ልብስ የነገስታት ልብስ ሲሆን ይህንን ዓይነት ልብስ እርሱን በማልበስ “የአይሁድ ንጉሥ” በሚለው የኢየሱስ የማዕረግ ስሙ ላይ እየጠሳለቁ ነበር፡፡" እንዲህ እያሉ ይሰግዱለትም ጀመር፣ “የአይሁድ ንጉሥ ሆይ፥ ሰላም ለአንተ ይሁን እያሉ እጅ ይነሱት ጀመር፤” እንደገና ወታደሮቹ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉሥ መሆኑን ስላላመኑበት በኢየሱስ ላይ ይሳለለቁ ነበር፡፡
ወንበዴዎች "የታጠቁ ዘራፊዎች"
የሚቆመጥት ወይን "ኮምጣጤ" የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ለሁለት ተቀደደ የቤተ መቅደሱን መጋረጃ እግዚብሔር ሁለት ቦታ ቀደደው፡፡
የእግዚአብሔር ልጅ ይህ የኢየሱስ ወሳኝ የሆነ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ሰሎሜ
መከፈኛ ጨርቅ ከጥጥ ተክል የተሠራ ልብስ (ይህንን በ14፡ 51-52 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡) ኢየሱስ የተቀበረበት ሥፍራ "ዮሴፍ እና ሌሎች የኢየሱስን በድን የቀበሩበት ሥፍራ"
ቆንጆ ሽታ የሚሸት "ጥሩ መዓዛ ያለው"
ተነስቷል! "እርሱ ተነስቷል" ወይም "እግዚአብሔር ከሞት አስነስቶታል!" ወይም "ከሞት በራሱ ተነስቷል!"
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን "በሰንበት"
የልብ ድንዳኔ አማራጭ ትርጉም፡ "ለማመን አለመፈለግ"
ማርቆስ 16፡ 17-18
No text
ሉቃስ ለምን ወደ ቴዎፍሎስ እንደሚጽፍ ያብራራል፡፡
“በእኛ መካከል ስለተፈጸሙት ነገሮች” ወይም “በእኛ መካከል ተከስተው ሰለነበሩት ነገሮች”
ቴዎፍሎስ ማን እንደነበር በእርግጠኝነት የሚያውቅ ሰው የለም፡፡ ቴዎፍሎስ ክርስቲያን የነበረ ከሆነ ግን “እኛ” የሚለው ገላጭ እርሱንም ያካትት የነበረ ይሆናል፣ ካልሆነ ግን እርሱን የሚያካትት አይሆንም፡፡ (አካታች “እኛ” እና አግላይ እና አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)
“የዓይን እማኝ” ማለት አንድ ነገር ሲከሰት በዓይኑ የተመለከተ ማለት ነው፣ አገልጋይ ማለት ደግሞ የእግዚአብሔርን መልዕክት ለሰዎች በመናገር እግዚአብሔርን የሚያገለግል ሰው ነው፡፡ እንዴት የቃሉ አገልጋዮች እንደተባሉ ግልጽ አድርጎ መናገር ያስፈልጋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተከሰተውን የተመለከቱና መልዕክቱን በመናገር እግዚአብሔርን ያገለገሉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቃሉ” የሚለው ቃል የሚወክለው ከብዙ ቃላት የተገነባ አንድን መልዕክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የመልዕክቱ አገልጋዮች” ወይም “የእግዚአብሔር መልዕክት አገልጋዮች” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ የተመረመረ።” ሉቃስ በትክክል ምን እንደተከሰተ ለማወቅ በጥንቃቄ ምርምር አድርጓል፡፡ እርሱ ሰለተከሰቱት ነገሮች የጻፋቸው ነገሮች ትክክል መሆናቸውን ለማረጋገጥ ድርጊቱን በዓይናቸው ከተመለከቱ ከተለያዩ ሰዎች ጋር በመነጋገር የድርጊቶቹን እርግጠኝነት እንዳረጋገጠ ይገመታል፡፡
ሉቃስ ይህንን ያለው ለቴዎፍሎስ የነበረውን ክብርና አክብሮት ለማሳየት ፈልጎ ነው፡፡ ይህ ክፍል በባህላችሁ የተከበሩ ሰዎች የሚሰጣቸውን ስያሜ በመቀየር መጻፍ ይቻላል፡፡ አንዳንድ ሰዎች ሰላምታን በመጠቀም “ለቴዎፍሎስ” ወይም “የተወደድክ ቴዎፍሎስ” ብለው መጻፍን ይመርጣሉ፡፡
“የተከበርክ” ወይም “ክቡር”
የዚህ ሥም ትርጉም “የእግዚአብሔር ወዳጅ” ማለት ነው፡፡ ይህ ስም የዚህን ሰው ባሕርይ የሚገልጽ ስያሜ ሊሆን ይችላል፣ ወይም ትክክለኛው የዚህ ሰው መጠሪያም ሊሆን ይችላል፡፡ በርካታ ትርጉሞች እንደ መጠርያ ስም አድርገው ተርጉመውታል፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
መልዓኩ የዮሐንስን ውልደት ተነበየ
ዘካርያስ እና ኤልሳቤጥን ለመጀመርያ ጊዜ እናያቸዋለን፡፡ ቀጥሎ ያሉት ጥቅሶች ሰለ እነርሱ የጀርባ ታሪክ የበለጠ መረጃ ይነግሩናል፡፡ (የጀርባ ታሪክ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ ከተሰጠው የጀርባ ታሪክ መረጃ ወደ ሌላ ታሪክ ትኩረት እንደተቀየረ የሚያሳይ ሐረግ ነው፡፡
ይህ ዘካርያስ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ መሆኑን፣ የክህነት ስራዎቹም እግዚአብሔርን የማምለክ ስርዓት አካላት መሆናቸውን ያሳያል፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእርሱ ቡድን ተራ ሲሆን” ወይም “የእርሱ ቡድን የማገልገል ጊዜያቸው በደረሰ ጊዜ”
ይህ ዓረፍተ ነገር ስለ ካህናት ስራዎች መረጃን ይሰጣል፡፡ (የጀርባ ታሪክ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ባሕላዊው መንገድ” ወይም “ሁልጊዜ እንደሚያደርጉት”
ምልክት ያለበትን ድንጋይ ወደ መሬት በመጣል እንደ እጣ በማውጣት አንድን ነገር ለመወሰን እንዲረዳቸው ይጠቀሙ ነበር፡፡ ካህናቱ በሚያወጡት እጣ ውስጥ የትኛው ካህንን ለተለያዩ ስራዎች መምረጥ እንዳለባቸው እግዚአብሔር ምሪትን እንደሚሰጣቸው ያምኑ ነበር፡፡
ካህናቱ በየጠዋቱና በየማታው ጣፋጭ ሽታ ያለውን እጣን በመቅደሱ ውስጥ በሚገኝ መሰዊያ ላይ በማቃጠል ለእግዚአብሔር እንደ መስዋዕት ያቀርቡ ነበር፡፡
“ብዙ ቁጥር ያለው ሕዝብ” ወይም “ብዙ ሰዎች”
ቅጥር ግቢው ቤተ መቅደሱ ዙሪያ የሚገኝ የተከለለ ቦታ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከቤተ መቅደሱ ሕንጻ ውጪ” ወይም “ከቤተ መቅደሱ ውጪ ባለው ቅጥር ግቢ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ዘካርያስ በቤተ መቅደሱ ውስጥ ስራውን እያከናወነ እያለ የእግዚአብሔር መልዓክ መልዕክትን ሊሰጠው ይመጣል፡፡
ይህ ቃል በታሪክ ውስጥ ለሚከሰት ክስተት መጀመርያን ያሳያል፡፡
“በድንገት ወደ እርሱ መጣ” ወይም “በድንገት ከዘካርያስ ጋር ነበር” ይህ መልዓኩ በእርግጥም ከዘጋርያስ ጋር እንደነበርና ራዕይ እንዳልነበር ያሳያል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ፣ ዘካርያስ ምን ያህል እንደፈራ ያሳያሉ፡፡
“ዘካርያስ መልዓኩን ባየው ጊዜ” ዘካርያስ የፈራው የመልዓኩ መልክ አስፈሪ ስለነበር ነው፡፡ ዘካርያስ ክፉ የሆነ ነገር አልሰራም፣ ስለዚህ መልዓኩ ቅጣት ይጥልብኛል ብሎ አልፈራም፡፡
x
“የዚህም ምክንያት ታላቅ ስለሚሆን ነው” ዘካርያስና “ብዙዎች” ደስ የሚላቸው ዮሐንስ “በእግዚአብሔር ፊት ታላቅ” ስለሚሆን ነው፡፡ ተከትሎ ያለው የቁጥር 15 ክፍል እግዚአብሔር ዮሐንስ እንዴት እንዲኖር እንደሚፈልግ ይናገራል፡፡
“ደስታ” እና “ተድላ” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ይህም ምን ያህል ደስታ እንደሚሆን ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ታላቅ ደስታ ይሆንልሃል” ወይም “እጅግ ደስተኛ ትሆናለህ” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“በመወለዱ ምክንያትም”
“ለጌታ እጅግ ጠቃሚ ሰው ይሆናል” ወይም “እግዚአብሔር እርሱን እጅግ ጠቃሚ ሰው አድርጎ ያየዋል”
ይህ በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መንፈስ ቅዱስ ኃይልን ይሰጠዋል” ወይም “መንፈስ ቅዱስ ምሪትን ይሰጠዋል፡፡” ይህ አርፍተ ነገር ክፉ መንፈስ ሰውን እንደሚያረገው አይነት እንዳይመስል ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ገና በእናቱ ማሕጸን ውስጥ ሳለ” ወይም “ገና ሳይወለድ”
እዚህ ላይ “ይመለሳሉ” የሚለው ቃል አንድ ሰው ንስሃ ገብቶ እግዚአብሔርን ማምለክ መጀመርን የሚያመለክት ዘይቤ ነው፡፡ ይህም በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱም ብዙዎች የእስራኤል ሕዝቦችን ንስሐ እንዲገቡና አምላካቸው እግዚአብሔርን እንዲያመለኩ ያደርጋል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ጌታ ከመምጣቱ በፊት፣ ጌታ እንደሚመጣ ለሰዎች ይሰብካል፡፡
እዚህ ላይ “ፊት” የሚለው ቃል የአንድን ሰው ሕልውና የሚያሳይ ፈሊጥ ነው፡፡ በአንዳንድ ትርጉሞች ላይ ተጽፎ ላይገኝ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጌታ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ኤልያስ በነበረው መንፈስና ኃይል፡፡” “መንፈስ“ የሚለው የእግዚአብሔርን መንፈስ ወይም ኤልያስ የነበረውን አስተሳሰብ ሊያሳይ ይችላል፡፡ “መንፈስ” የሚለው ቃል የሞትን ወይም የክፉን መንፈስ በሚለው እንዳይተረጎም ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
“አባቶች ስለ ልጆቻቸው እንዲያስቡ ደግሞ ጠየቃቸው” ወይም “አባቶች ከልጆቻቸው ጋር ያላቸውን ግንኙነት ያድሱ ዘንድ”
እዚህ ላይ ልብ አቅጣጫውን እንደሚቀይር ነገር ተደርጎ ተቀምጧል፡፡ ይህ የአንድ ሰው አስተሳሰብን ስለመቀየር ያመለክታል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የማይታዘዙትን ወደ ጻድቃን ጥበብ ለመመለስ” ወይም “የማይታዘዙት ጠቢብ እንዲሆኑና የጻድቅ ሰዎችን ተግባር እንዲፈጽሙ ለማሳመን”
ይህ የሚያሳየው ጌታን የማይታዘዙትን ሰዎች ነው፡፡
ሕዝቡ ምን ለማድረግ እንደሚዘጋጁ በግልጽ ማሳየት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልዕክቱን ለማመን የተዘጋጁ ሕዝቦችን ለጌታ ማሰናዳት” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የተናገርኸው ነገር እንደሚፈጸም በእርግጠኝነት ማወቅ የምችለው እንዴት ነው?” እዚህ ላይ “ማወቅ” የሚለው ቃል በልምድ መማር ማለት ነው፣ ይህን ሃሳብ ያነሳው ዘካርያስ እንደ ማረጋገጫ ምልክት ጠይቆ ስለነበር ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ ነገር እንደሚፈጸም ለእኔ ለማረጋገጥ ምን ልታደርግ ትችላለህ”
ይህ ለዘካርያስ እንደ ተግሳጽ ተደርጎ ተጽፏል፡፡ ከእግዚአብሔር ቀጥታ የመጣው የገብርኤል መገኘት ብቻ ለዘካርያስ በቂ ማረጋገጫ መሆን ነበረበት፡፡
x
ይህ በታሪኩ ውስጥ ቤተ መቅደስ ውስጥ ከተከሰተው ነገር ከቤተ መቅደስ ውጪ ወደተከሰተው ነገር ትኩረቱ መቀየሩን ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ እየተከሰተ በነበረ ጊዜ” ወይም “መልዓኩና ዘካርያስ እየተነጋገሩ በነበረ ጊዜ”
እነዚህ ነገሮች በተመሳሳይ ሰዓት የተከሰቱ እንደሆን ይገመታል፣ የዘካርያስ ምልክቶችም ሕዝቡ እርሱ ራዕይን እንዳይ እንዲገነዘቡ አድርገዋቸዋል፡፡ የነዚህን ቅደም ተከተል መቀየር አድማጩ የበለጠ መረዳት እንዲኖረው ሊያደርግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዘካርያስ ምልክቶችን ያሳያቸው ነበር ዲዳም ሆኖ ኖረ፡፡ ስለዚህ በቤተ መቅደስ ውስጥ ሳለ ራዕይን እንደተመለከተ ሕዝቡ ተገነዘበ”
ቀድሞ የተሰጠው መግለጫ ገብርኤል በእርግጥም ወደ ዘካርያስ ወደ ቤተ መቅደሱ እንደመጣ ያሳያል፡፡ ሕዝቡ ይህንን ባለማወቅ ዘካርያስ ራዕይ እንደተመለከተ አሰቡ፡፡
“እነዚህ ቀናት” የሚለው ሐረግ ዘካርያስ በቤተመቅደስ ውስጥ ያገለገለባቸውን ቀናት ያመለክታል፡፡ ይህ ምንን እንደሚያመለክት የበለጠ ግልጽ አድርጎ ማስረዳት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዘካርያስ በቤተመቅደስ ካገለገለበት ጊዜ በኋላ” (የአዲስ ሁነት መግቢያ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የዘካርያስ ሚስት”
“ከቤት አልወጣችም” ወይም “ ብቻዋን ቆየች”
ይህ ጌታ ልጅ ማርገዝ እንድትችል እንዳስቻላት ያሳያል፡፡
ይህ አዎንታዊ የሆነ ግነት ነው፡፡ ጌታ ባደረገላት ነገር በጣም ደስተኛ ናት፡፡
እዚህ ላይ “መመልከት” የሚለው ፈሊጥ ፈሊጥ ሲሆን ትርጉሙም “መንከባከብ” ወይም “በሚገባ መያዝ“ ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “በርህራሄ ተመለከተኝ” ወይም “አዘነልኝ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እርሷ ልጆች ባለመውለዷ ይሰማት የነበረውን ነቀፋ ያሳያል፡፡
መልዓኩ ማርያም እርሱን አይታ እንድትፈራ አይፈልግም ምክንያቱም እግዚአብሔር መልካም መልዕክትን እንዲያደርስ ስለላከው ነው፡፡
“ሞገስን ማግኘት” የሚለው ፈሊጥ በአንድ ሰው ዘንድ መልካም ተቀባይነትን ማግኘት ነው፡፡ የአርፍተ ነገሩን ቅደም ተከተል በመቀየር እግዚአብሔርን የድርጊቱ ባለቤት አድርጎ ማሳየት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ጸጋውን ሊሰጥሽ ወስኗል” ወይም “እግዚአብሔር ቸርነቱን ላንቺ እያሳየ ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ማርያም “ወንድ ልጅን” ትወልዳልች ስሙም “የልዑል ልጅ” ይባላል፡፡ ስለዚህ ኢየሱስ ከሰው እናት የተወለደ የሰው ልጅ ነው፣ እርሱ የእግዚአብሔርም ልጅ ነው፡፡ እነዚህ ቃላት በጥንቃቄ መተርጎም አለባቸው፡፡
የዚህ ትርጉሞች ሊሆኑ የሚችሉት 1) “ሰዎች … ብለው ይጠሩታል” 2) “እግዚአብሔር … ይጠራዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ለሆነው ለኢየሱስ እጅግ ወሳኝ የሆነ ስያሜ ነው፡፡ (ልጅ እና አባትን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ዙፋን የሚየያሳየው የንጉስን የመግዛት ስልጣን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አባቱ ዳዊት ይገዛ እንደነበር እርሱም እንዲገዛ ስልጣንን ይሰጠዋል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“መጨረሻ አይኖርም” የሚለው አሉታዊ መግለጫ ለዘላለም የሚቀጥል መሆኑን አጽንኦት ይሰጣል፡፡ አርፍተ ነገሩ በአዎንታዊ ሐረግ መገለጽ ይችላል፡፡ “መንግስቱ እስከመጨረሻ አያበቃም” አማራጭ ትርጉም፡- (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
ምንም እንኳ ማርያም ነገሩ እንዴት እንደሚከሰት ባይገባትም፣ መከሰቱን ግን አልተጠራጠረችም፡፡
ማርያም ይህንን ትህትና የተሞላበት አገላለጽ የተጠቀመችው እርሷ ከማንም ጋር ወሲባዊ ግንኙነት ፈጽማ እንደማታውቅ ለመግለጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድንግል ነኝ” (ለስላሴ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
የማርያም እርግዝና የሚጀምረው መንፈስ ቅዱስ ወደ እርሷ በመምጣት ነው፡፡
“ይቆጣጠርሻል”
ማርያም ድንግል እያለች ከተፈጥሮ በላይ በሆነ ሁኔታ እንድታረግዝ የሚያደርጋት የእግዚአብሔር “ኃይል” ነበር፡፡ይህ አካላዊ ወይም ወሲባዊ ትርጉም ያለው እንዳይመስል ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል፣ ይህ ተዓምር ነበር፡፡
“እንደ ጥላ ይከልልሻል”
ይህ በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሚወለደውንም ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ብለው ይጠሩታል” ወይም “የሚወለደውም ሕጻን ቅዱስ ይሆናል፣ ሰዎችም የእግዚአብሔር ልጅ ብለው ይጠሩታል፡፡ (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቅዱሱ ልጅ” ወይም “ቅዱሱ ሕጻን”
ይህ ለኢየሱስ የተሰጠ ልዩ መጠርያ ማዕረግ ነው፡፡ (ልጅ እና አባትን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
“ትኩረት ስጪ፣ ምክንያቱም አሁን የምነገርሽ ነገር እውነትና እጅግ ጠቃሚ ነው፣ ዘመድሽ”
ማርያም ዮሐንስን ልትወልድ የነበረችውን ዘመዷን ኤልሳቤጥን ለመጎብኘት ወደ እርሷ ሄደች፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ ከተቀመጠችበት ተነሳች የሚለውን ትርጉም ብቻ ሳይሆን፣ “ተዘጋጀች” የሚለውንም ትርጉም ይይዛል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጀመረች” ወይም “ተዘጋጀች” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“በተራራ የተሞላው አካባቢ” ወይም “የእስራኤል ተራራማው ክፍል”
x
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲይዙ ኤልሳቤጥ ምን ያህል ደስተኛ እንደነበረች አጽንኦት ይሰጣሉ፡፡ሁለቱን አደባልቆ አንድ ሐረግ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአድናቆት ጮኸች” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጥ “ድምፁዋን አጩሃ ተናገረች” የሚለውን ትርጉም የያዘ ነው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከሴቶች መካከል” የሚለው ፈሊጥ “ከሌላ ሴት በሙሉ የተሻለች” የሚለውን ትርጉም ይይዛል፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
የማርያም ልጅ እዚህ ላይ አንድ ተክል እንደሚያፈራው ፍሬ ተደርጎ ተጽፏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በማሕጸንሽ ውስጥ ያለው ሕጻን” ወይም “የምታረግዥው ሕጻን” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልሳቤጥ መልስ ፈልጋ ጥያቄን እየጠየቀች አይደለም፡፡ የጌታ እናት ወደ እርሷ በመምጣቷ ምን ያህል እንደተደነቀችና ደስተኛ እንደነበረች እያሳየች ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጌታዬ እናት ወደ እኔ መምጣቷ እንዴት የሚደንቅ ነው!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ኤልሳቤጥ ማርያምን “የጌታዬ እናት” ብላ እንደጠራቻት “አንቺ” የሚለውን መግለጫ በመጨመር የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንቺ የጌታዬ እናት” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ኤልሳቤጥ ቀጥላ ለምትናገረው አስገራሚ ነገር ማርያም ትኩረት እንድትሰጥ የሚናገር ቃል ነው፡፡
የአንድን ነገር ድምጽ መስማትን “ድምጹ ወደ ጆሮ ደረሰ” በማለት ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሰላምታሽን ድምጽ በሰማሁ ጊዜ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“በድንገት በደስታ ተንቀሳቀሰ” ወይም “በጣም ከመደሰቱ የተነሳ በኃይል ዞረ”
ኤልሳቤጥ ለማርያም ስለ ራሷ ስለ ማርያም ነበር የምትነግራት። አማራጭ ትርጉም፡-“ከጌታ የተነገረሽን የምታምኚ አንቺ የተባረክሽ ነሽ” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ወይም ሶስተኛ መደብ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
በተደራጊ ቅርጽ የተቀመጠው ግስ በአድራጊ ቅርጽ መቀመጥ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ስላመነች እግዚአብሔር ይባርካታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነዚህ ነገሮቸ በእርግጠኝነት ይፈጸማሉ” ወይም “እነዚህ ነገሮች እውን ይሆናሉ”
መልእክቱን ሲናገር የሰማችው መልአኩ ገብርኤልን ነው (ሉቃስ 1፡26 ይመልከቱ)፣ ነገር ግን መልእክቱ (“እነዚህ ነገሮች”) በዋነኛነት የመጣው ከጌታ ነበር። ይህ በገቢር ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ከጌታ የሰማችው መልእክት” ወይም “መልአኩ የነገራት የጌታ መልእክት” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ማርያም ለአምላኳና ለአዳኟ የምስጋናን መዝሙር መዘመር ትጀምራለች፡፡
ሁለቱም “ነፍስ” እና “መንፈስ” የአንድ ሰው መንፈሳዊ ማንነት አካላት ናቸው፡፡ ማርያም አምልኮዋ ከውስጥ የመነጨ እንደሆነ ለማሳየት እንደዚህ ብላለች፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የውስጥ ማንነቴ ያምሰግናል … ልቤም እጅግ ሐሴትን አድርጓል” ወይም “አመሰግናለሁ … ሐሴትም አደርጋለሁ” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
“በ … እጅግ ደስታ ተሰምቷታል” ወይም “በ … እጅግ ተደስታለች”
“እኔን ያዳነኝ እግዚአብሔር” ወይም “የሚያደነኝ እግዚአብሔር”
“ምክንያቱም እርሱ”
“በእንክብካቤ ተመለከተ” ወይም “በጥንቃቄ”
“ድህነት።” የማርያም ቤተሰብ ሃብታም አልነበረም፡፡
ይህ ሐረግ ተከትሎ ለሚመጣው ንግግር ትኩረት እንዲሰጥ ያደርጋል፡፡
“አሁንና ለወደፊቱ”
“በእያንዳንዱ ትውልድ ያሉ ሕዝቦች በሙሉ”
“ኃይለኛው እግዚአብሔር”
እዚህ ላይ “ሰሙ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሙሉ የእግዚአብሔር ማንነትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“የእግዚአብሔር ምህረት”
“ከአንድ ትውልድ እስከ ቀጣይ ትውልድ” ወይም “በእያንዳንዱ ትውልድ ውስጥ” ወይም “በማንኛውም ጊዜ ላይ ለሚኖሩ ሕዝቦቸ”
x
ዙፋን ማለት ገዢ የሚቀመጥበት ወንበር ነው፣ ወንበሩ የስልጣኑም ምልክት ነው፡፡ ገዢ ከዙፋኑ ከወረደ በኋላ ሊገዛበት የሚችል ስልጣን የለውም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የገዢዎችን ስልጣን ወስዷል” ወይም “ገዢዎች መግዛትን እንዲያቆሙ አድርጓቸዋል” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ የቃላት መግለጫ መሰረት፣ ከፍተኛ ስፍራ ያላቸው ሰዎች ዝቅተኛ ስፍራ ካላቸው ይልቅ እጅግ ከፍ ያሉ እንደሆኑ ያሳያል። አማራጭ ትርጉም፡- “ትሁት ሰዎችን ታላቅ አደረጋቸው” ወይም “ሌሎች ሰዎች ያላከበሯቸውን ሰዎች እርሱ አከበራቸው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“በድህነት ውስጥ ያሉትን።” ይህ በሉቃስ 1:48 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡
በእነዚህ ተቃራኒ ድርጊቶች መካከል ያለው ልዩነት ከተቻለ በትርጉሙ ላይ ግልጽ ይደረግ፡፡
የዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1) “ለተራቡት ጥሩ የሚበላ ምግብ ሰጣቸው” ወይም 2) “ለተቸገሩት መልካምን ነገር ሰጣቸው”
ዩዲቢ የሚባለው ትርጉም ስለ እስራኤል የተቀመጠው መረጃ ሳይቀየር እንዲተላለፍ የእነዚህን ቁጥሮች ቅደም ተከተል በመቀያየር አንድ የመሸጋገርያ ቁጥር አድርጓቸዋል፡፡ (የጥቅስ ድልድዮች የሚለውን ይመልከቱ)
x
ኤልሳቤጥ ልጇን ትወልደዋለች ከዛም ዘካርያስ ለሕጻኑ ስም ያወጣለታል፡፡
“ማርያም ወደ ቤቷ (ወደ ማርያም) ቤት ተመለሰች” ወይም “ማርያም ወደ ራሷ ቤት ተመለሰች”
ይህ ቃል በታሪኩ ውስጥ ቀጣይ ክስተት መጀመሩን ይናገራል፡፡
“ልጇን ወለደች”
“የኤልሳቤጥ ጎረቤቶችና ዘመዶች”
x
ይህ ሐረግ እዚህ ላይ ዋናው የታሪክ መስመር ተቆርጦ ሌላ ታሪክ ሊነገር መጀመሩን ለማሳየት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ እዚህ ላይ ሉቃስ አዲስ ታሪክ መናገር ይጀምራል፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ስምንተኛው ቀን” የሚለው ቃል ከሕጻኑ ውልደት በኋላ ያለውን ቀን ያሳያል ይህም ከመጀመርያው ቀን ጀምሮ ወይም ሕጻኑ ከተወለደበት ጀምሮ ተቆጥሮ ያለውን ቀን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሕጻኑ ሕይወት በስምንተኛው ቀን” (ደረጃ የሚያሳይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ብዙ ጊዜ አንድ ሰው ልጁን በሚገርዝበት ጊዜ ወዳጆቹ በዚያ ተገኝተው ከቤተሰቡ ጋር ሆነው የሚያከብሩበት ስነ ስርዓት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሕጻኑ የግርዘት ሥርዓት መጡ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“… ብለው ስም ሊያወጡለት ነበር” ወይም “… የሚል ስም ሊሰጡት ፈልገው ነበር”
“የአባቱን ስም”
“በዚያ ስም” ወይም “በተመሳሳይ ስም”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ዘካርያስ በድንገት መናገር መቻሉን አጽንኦት ይሰጣሉ፡፡ (ፈሊጥ እና ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሐረጎች በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር አፉን ከፈተለት ምላሱንም ፈታለት” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከዘካርያስ እና ኤልሳቤጥ አካባቢ ይኖሩ በነበሩ ላይ ሁሉ” ለምን ፈርተው እንደነበር ግልጽ ማድረግ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእነርሱ አካባቢ ይኖሩ የነበሩት ሁሉ እግዚአብሔር ለዘካርያስ እንዲህ በማድረጉ በእግዚአብሔር እጅግ ተደነቁ“ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁሉ” የሚለው ቃል ጅምላ ፍረጃ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ አካባቢ ይኖሩ የነበሩ” ወይም “በዚያ አካባቢ ይኖሩ የነበሩ ብዙ ሰዎች” (ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነዚህ ነገሮች መከሰታቸው … ተዳረሰ” የሚለው ሐረግ ሰዎች ስለ እነርሱ ማውራታቸውን የሚያሳይ ዘይቤ ነው፡፡ ጥቅም ላይ የዋለው ተደራጊ ቅርጽ በአድራጊ ቅርጽ መቀየር ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ነገሮች በሙሉ በይሁዳ ተራራማው ከተማ ይኖሩ በነበሩ ሰዎች ይወሩ ነበር” ወይም “በይሁዳ ተራራማው ከተማ የሚገኙ ሕዝቦች ስለ እነዚህ ነገሮች ያወሩ ነበር” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስለተከሰቱት ነገሮች የሰሙ በሙሉ”
ስለ ተከሰቱ ነገሮች ነገር ደጋግሞ ማሰላሰልና ማሰብ ነገሮቹን በልብ ውስጥ በጥንቃቄ እንደማኖር ተደርጎ ይታሰባል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ እነዚህ ነገሮች በጥንቃቄ ያስቡና ያሰላስሉ ነበር” ወይም “ስለ እነዚህ ክስተቶች ደጋግመው ያስቡ ነበር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እየጠየቁ በልባቸው አኖሯቸው”
“ይህ ሕጻን አድጎ ምን ዓይነት ልዩ ሰው ይሆን ይሆን?” ይህ ጥያቄ ሰዎቹ ስለ ሕጻኑ በሰሙት ነገሮች ያደረባቸውን መገረም ለመግለጽ የተጠቀሙበት መንገድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይሄ ልጅ አድጎ ምን ዓይነት ልዩ ሰው ይሆን ይሆን?” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“የአምላክ እጅ” የሚለው ሐረግ የአምላክን ኃይል ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የአምላክ ኃይል ከእርሱ ጋር ነበር” ወይም “አምላክ በእርሱ ውስጥ በኃይል ይሰራ ነበር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ዘካርያስ በልጁ በዮሐንስ ላይ ምን እንደሚሆን ተናገረ፡፡
ይህ በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መንፈስ ቅዱስ አባቱን ዘካርያስን ሞላው፣ ዘካርያስም ትንቢት ተናገረ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
የዮሐንስ አባት
በራሳችሁ ቋንቋ ውስጥ ቀጥተኛ ጥቅሶቸን የማስተዋወቂያ የተለመዱ መንገዶችን አስብ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትንቢትን ተናገረ እንዲህም አለ” ወይም “ትንቢትን ተናገረ፣ የተናገረውም እንዲህ ነው … “ (ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ ጥቅሶች የሚለውን ይመልከቱ)
በራሳችሁ ቋንቋ ውስጥ ቀጥተኛ ጥቅሶቸን የማስተዋወቂያ የተለመዱ መንገዶችን አስብ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትንቢትን ተናገረ እንዲህም አለ” ወይም “ትንቢትን ተናገረ፣ የተናገረውም እንዲህ ነው … “ (ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ ጥቅሶች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እስራኤል” የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡ በእግዚአብሔር እና በእስራኤል መካከል ያለው ግንኙነት የበለጠ ቀጥተኝነት ባለው መልኩ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእስራኤልን ላይ የሚገዛው አምላክ እግዚአብሔር” ወይም “እስራኤል የምታመልከው አምላክ እግዚአብሔር” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የእግዚአብሔር ሕዝብ”
የአንድ እንስሳ ቀንድ ራስን የመከላከል አቅሙን የሚያመለክት ምሳሌ ነው፡፡ ማስነሳት ማለት ደግሞ ያልነበረን ማኖር ወይም አንድን ድርጊት መጀመርን ያሳይል፡፡ እዚህ ላይ መሲሑ እስራኤልን የማዳን ኃይል እንዳለው እንደ ቀንድ ምሳሌ ተደርጎ ተመስሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “(እግዚአብሔር) እኛን የማዳን ኃይል ያለውን ሰው ሰጥቶናል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የዳዊት ቤት” የሚወክለው ቤተሰቡን ነው በተለይም ደግሞ ዘሮቹን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአገልጋዩ በዳዊት ቤተሰብ” ወይም “የአገልጋዩ ዳዊት ዘር የሆነ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔር እንዳለው”
እግዚአብሔር በነብያቱ አፍ ተናገረ የሚለው የሚያመለክተው እግዚአብሔር ነብያቱን እርሱ እንዲላቸው የፈለገውን እንዲናገሩ ማድረጉን ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድሮ የኖሩትን ቅዱሳን ነብያቱን እንዲናገሩ ያደረጋቸውን” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ማዳን” የሚለው ረቂቅ ቃል “መታደግ” እና “ማትረፍ” በሚሉት ግሶች ተለውጦ መገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድሮ የኖሩትን …. እርሱም ከጠላቶቻችን ይታደገናል፡፡” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ይይዛሉ፣ የተደጋገሙትም ጠላቶቻቸው ምን ያህል ይቃወሟቸው እንደነበረ አጽንኦት ለመስጠት ነው፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
እጅ የሚለው ቃል አንድ ሰው ኃይሉን የሚለማመድበትን እጅ የሚወክል ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኃይል” ወይም “ቁጥጥር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ለ … መሃሪ መሆን” ወይም “ለ … እንደ ምህረቱ ማድረግ”
እዚህ ላይ “አስታወሰ” የሚለው ቃል ቃለኪዳንን መጠበቅ ወይም አንድን ነገር መፈጸምን ያሳያል፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎት ተመሳሳይ ትርጉምን ይይዛሉ፡፡ መደጋገማቸው እግዚብሔር ለአብርሃም የገባው ቃልኪዳን ምን ያህል ከባድ እንደሆነ ያሳያል፡፡ (ትይዩነት የሚለውን ይመልከቱ)
“እኛ … ማድረግ እንድንችል አደረገ”
ይህ በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከጠላቶቻችን እጅ ካስመለጠን በኋላ ያለ ፍርሃት እርሱን እንድናገለግለው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
x
ዘካርያስ ይህንን ሐረግ ቀጥታ ለልጁ መናገር መጀመሩን ለማሳየት ይጠቀማል፡፡ በራሳችሁ ቋንቋ ይህንን ንግግር ለመጀመር የሚሆን መንገድ መጠቀም ይቻላል፡፡
ሰዎች እርሱ ነብይ እንደሆነ ይረዳሉ፡፡ ይህ በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች አንተ ነብይ መሆንህን ያውቃሉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት እግዚአብሔርን ለመግለጽ የምንጠምባቸው ለስላሴ ዘይቤያዊ ቃላት ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የበላይ የሆነውን የሚያገለግል” ወይም “የበላይ ለሆነው ለእግዚአብሔር የሚናገር” (ለስላሴ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጌታ ከመምጣቱ በፊት እርሱ ሄዶ ጌታ ወደ እነርሱ እነደሚመጣ ይነግራቸዋል፡፡ ይህንን በሉቃስ 1፡17.
የአንድ ሰው “ፊት” የዛን ሰው መገኘት ይወክላል፡፡ ብዙ ጊዜ በትርጉሞች ላይ ተጽፎ አይገኝም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጌታ” ይህን በሉቃስ 1:17 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡. (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዮሐንስ ሰዎች የጌታን መልዕክት እንዲሰሙና እንዲያምኑ ያዘጋጃቸዋል የሚለውን መልዕክት የያዘ ዘይቤ ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እውቀት ትሰጣለህ” የሚለው ሐረግ ማስተማር የሚለውን ትርጉም የያዘ ዘይቤ ነው፡፡ “ድነት” እና “ምህረት” የሚሉት ረቂቅ ቃላት “ማዳን” እና “ይቅር ማለት“ በሚሉት ቃላት ሊገለጹ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሰዎች በኃጢአታቸው ይቅር መባል መዳናቸውን ያስተምራል” ወይም “ለሰዎች እንዴት እግዚአብሔር ኃጢአታቸውን ይቅር በማለት እንዳዳናቸው ያስተምራል” (ምትክ ስም እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
የእግዚአብሔር ምህረት ሰዎችን እንደሚረዳ መግለጽ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምክንያቱም እግዚአብሔር ለእኛ ሩህሩህና መሃሪ ስለሆነ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ብርሃን ብዙ ጊዜ የእውነት ምሳሌ ነው፡፡ እዚህ ላይ አዳኙ ለእኛ የሚሰጠው መንፈሳዊ እውነት ዓለምን ሁሉ በብርሃን የሚሞላ የጸሐይ ብርሃን ተደርጎ ተመስሏለ፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“እውቀት መስጠት” ወይም “መንፈሳዊ ብርሃንን መስጠት”
ጨለማ እዚህ ላይ የመንፈሳዊ እውነት እጦትን ወይም አለመገኘትን ይወክላል፡፡ እዚህ ላይ መንፈሳዊ እውነት የሌላቸው ሰዎች በጨለማ ውስጥ እንደተቀመጡ ተደርገው ተመስለዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እውነትን የማያውቁ ሕዝቦች” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ ላይ በመሆን እግዚአብሔር ምህረቱን ለእነርሱ ከማድረጉ በፊት ሰዎች ላይ የነበረውን ጥልቅ ጨለማ አስከፊነት ይገልጻሉ፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ጥላ ብዙ ጊዜ ሊመጣ ያለውን ነገር ይገልጻል፡፡ እዚህ ላይ እየመጣ ያለን ሞትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሊሞቱ ያሉ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መምራት” የሚለው ቃል ማስተማር ለሚለው ቃል ዘይቤ ነው፣ “የሰላም መንገድ” የሚለው ደግሞ ከእግዚአብሔር ጋር በሰላም መኖርን የሚወክል ዘይቤ ነው፡፡ “እግሮቻችንን” የሚለው ቃል የአንድን ሰው ሙሉ ማንነት የሚወክል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእግዚአብሔር ጋር በሰላም መኖርን ያስተምረናል”(ተለዋጭ ዘይቤ እና ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዮሐንስ እያደገ ስለመጣባቸው አመታት ይናገራል፡፡
ይህ ቃል ዋናው የታሪክ መስመር መቋረጡን ያመለክታል፡፡ ሉቃስ ስለ ዮሐንስ ውልደት ከመናገር በፍጥነት ወጥቶ ዮሐንስ አድጎ ያደርግ ስለነበረው አገልግሎት ይናገራል፡፡
“በመንፈስ እየበሰለ መጣ” ወይም “ከእግዚአብሔር ጋር ያለውን ግንኙነት አጠነከረ”
“በምድረ በዳ ኖረ” ሉቃስ ዮሐንስ በምን እድሜ ላይ በምድረ በዳ መኖር እንደጀመረ አይናገርም፡፡
ይህ ከጊዜ ጋር በተያያዘ ያቆመበትን ነጥብ የግድ አያመለክትም፡፡ ዮሐንስ በአደባባይ መስበክ ከጀመረ በኋላም እንኳ ቢሆን በምድረ በዳ ይኖር ነበር፡፡
“በአደባባይ መስበክ እስከሚጀምር ድረስ”
ይህ በጠቅላላው “ጊዜውን” እና “ሁኔታውን” ለመናገር ጥቅም ላይ ነው የዋለው፡፡
ይህ ማርያምና ዮሴፍ በኢየሱስ ውልደት ወቅት ለምን በጉዞ ላይ እንደነበሩ ጠቅላላ የጀርባ መረጃን ይሰጣል፡፡
ይህ ቃል የታሪኩ አዲስ ክፍል መጀመሩን ይናገራል፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ ቦታው የአዲስ ታሪክ ጅማሬ እንደሆነ ያሳያል፡፡ ቋንቋችሁ ለታሪክ መጀመርያ የተለየ መግለጫ ካለው እሱን መጠቀም ይቻላል፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች ይህንነ ሐረግ አያካትቱትም፡፡
“ንጉሥ አውግስጦስ” ወይም “አጼ አውግስጦስ” አውግስጦስ የሮም ግዛት የመጀመርያው ንጉሥ ነበር፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል እና የአዲስና የቀድሞ ተሳታፊዎች መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ትዕዛዝ በተለያዩ መልዕክተኞት አማካኝነት በግዛቱ ውስጥ እንደተሰራጨ ይገመታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትዕዛዝ ያለበትን ጽሑፍ በመልዕክተኞች ላከ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በዓለም ላይ የሚኖሩትን ሕዝቦች በሙሉ እንዲመዘግቡ” ወይም “በዓለም ላይ የሚገኙ ሕዝቦችን በሙሉ እንዲቆጥሩና ስማቸውን እንዲመዘግቡ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ዓለም” የሚለው ቃል አውግስጦስ ቄሣር ይገዛ የነበረውን የዓለም ክፍል ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በግዛቱ ውስጥ” ወይም “የሮም ዓለም” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
ቄሬኔዎስ የሦርያ ክፍለ ሐገርን እንዲገዛ የተሾመ ሰው ነው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁሉም ጉዞ ጀመሩ” ወይም “ሁሉም እየሄዱ ነበር”
ይህ የሰዎች አባቶችና አያቶች ይኖሩበት የነበረውን ከተማ ይወክላል፡፡ ሰዎች በተለያየ ከተሞች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አባትና አያቶቻቸው ይኖሩበት ወደነበረው ከተማ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“በመዝገብ ውስጥ ስማቸውን ለማስመዝገብ” ወይም “መንግስት እያደረገ ባለው ቆጠራ ውስጥ ለመካተት”
ዩዲቢ የሚባለው ትርጉም አርፍተ ነገሮቹን ለማሳጠር እነዚህን ሁለት ቁጥሮች አንድ ላይ በማድረግ አንድ የመሸጋገርያ ቁጥር አድርገዋቸዋል፡፡ (የጥቅስ ድልድዮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዮሴፍን በታሪኩ ውስጥ እንደ አንድ ተሳታፊ አድርጎ ያስተዋውቀዋል፡፡ (የአዲስና የቀድሞ ተሳታፊዎች መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
“የዳዊት ከተማ” የሚለው ሐረግ ቤተልሔም ምን አይነት ወሳኝ ከተማ እንደሆነች የሚያሳይ የቤተልሔም ከተማ ስም ነው፡፡ ምንም እንኳ ትንሽ ከተማ ብትሆንም ንጉሥ ዳዊት የተወለደው በዚች ከተማ ነው፣ መሲሑም በዚው ከተማ እንደሚወለድ የሚናገር ትንቢት ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የንጉሥ ዳዊት ከተማ ወደነበረችው ወደ ቤተልሔም” ወይም “ንጉሥ ዳዊት ወደተወለደበት ከተማ ወደ ቤተልሔም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ምክንያቱም ዮሴፍ የዳዊት ዘር ስለነበር”
ይህ ማለት በሕዝብ ቆጠራው ውስጥ እንዲያካትቱት ለመንግስቱ ሹማምንት ለማሳወቅ ማለት ነው፡፡ የሚቻል ከሆነ የመንግስት የሕዝብ ቆጠራን የሚገልጽ ቃል ተጠቀም፡፡
ማርያም ከዮሴፍ ጋር ከናዝሬት ተነስታ ተጉዛ ነበር፡፡ ሴቶችም እንደወንዶች ቀረጥ ይጣልባቸው ስለነበረ እርሷም አብራ ተጉዛ መመዝገብ ነበረባት፡፡ (የአዲስና የቀድሞ ተሳታፊዎች መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
“እጮኛው” ወይም “ለእርሱ ቃል ገብታለት የነበረች” እጮኛ የነበሩ ጥንዶች በሕግ እንደተጋቡ ተደርገው ይታሰባሉ ነገር ግን በመካከላቸው ምንም አይነት አካላዊ ግንኙነት አይኖርም ነበር፡፡
ይህ የኢየሱስን ውልደትን እና ለበግ ጠባቂዎች የመላዕክቱን ብስራት ይናገራል፡፡
ዩዲቢ የሚባለው ትርጉም (እነ ዮሴፍ) የቆዩበትን ቦታ ዝርዝር መረጃ ለመጠበቅ ሲባል እነዚህን ቁጥሮች ቅደም ተከተላቸውን በመቀያየር አንድ መሸጋገርያ ቁጥር አድርጓቸዋል፡፡ (የጥቅስ ድልድዮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ ቀጣዩ ክስተት መጀመሩን ያሳያል፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
“ማርያምና ዮሴፍ በቤተልሔም እያሉ”
“ልጇን የምትገላገልበት ጊዜ ደረሰ”
በአንዳንድ ባህሎች እናቶች ልጆቻቸውን በጨርቅ ወይም በብርድ ልብስ በመጠቅለል እንዲመቻቸው ያደርጋሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሙሉ ሰውነቱን በጨርቅ ጠቀለለችው” ወይም “በብርድ ልብስ አጥብቃ ጠቀለለችው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በተለየ ሁኔታ የሚሰራ እንስሶች እንዲበሉ መኖ ወይም ሌላ የከብት ምግብ የሚቀመጥበት የምግብ ማስቀመጫ ሳጥን ነገር ነው፡፡ ንጹህ እንደነበረና ለስላሳና ጠንከር ያለ ለሕጻኑ የሚመች መተኛ የሚሆን የሳር ድርቆሽ ክምር እንደነበረው ይገመታል፡፡ ከብቶች ከዋናው ቤት ሳይርቅ ቅርብ የሆነ ቦታ ላይ መኖርያ ይሰራላቸዋል፣ ይህም እነርሱን ለመመገብና ለመጠበቅ እንዲመች ነው፡፡ ማርያምና ዮሴፍ በእንስሳት መኖርያ ውስጥ ነበር ይቆዩ የነበረው፡፡
“በእንግዶ ማረፍያ ክፍል ውስጥ እነርሱ ሊያርፉ የሚችሉበት ቦታ አልነበረም” ቦታ ያለመኖሩ ምክንያት ብዙ ሰዎች ለመመዝገብ ወደ ቤተልሔም መጓዛቸው እንደሆነ ይገመታል፡፡ ሉቃስ ይህንን እንደ ተጨማሪ የጀርባ መረጃ ይናገራል፡፡ (የጀርባ ታሪክ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከጌታ የተላከ መልዓክ” ወይም “ጌታን ያገለግል የነበረ መልዓክ”
“ወደ እረኞቹ መጣ”
የብርሃኑ ምንጭ ከመልዓኩ መታየት ጋር በተመሳሳይ ሰዓት መጥቶ የነበረው የጌታ ክብር ነው፡፡.
“መፍራት አቁሙ”
“የሰማይ ሰራዊት” የሚለው ሐረግ ቃል በቃል የመላዕክትን ሰራዊትን፣ ወይም የተቀናጀ የመላዕክትን ስብስብ ሊወክል ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሰማይ ብዙ መላዕክት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለእግዚአብሔር ምስጋናን በመስጠት”
የዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1) ”በከፍታ ለሚኖረው ለእግዚአብሔር ክብር ይሁን ወይም” 2) “ከፍ ያለ ክብር ለእግዚአብሔርን ይሁን”
“በምድር ያሉ እግዚአብሔር የሚደሰትባቸው ሰዎች ሰላምን ያግኙ”
ይህ ሐረግ መልዓክቶቹ ከሄዱ በኋላ እረኞቹ ወዳደረጉት ነገር የታሪኩን ትኩረት ይቀይራል፡፡
“ከእረኞቹ”
“አንዱ ለሌላው”
እረኞቹ እርስ በርሳቸው እየተነጋገሩ ስለነበር፣ “እኛ” የሚል መደብ ያላቸው ቃላት በአካታች ቅርጻቸው ጥቅም ላይ መዋል አለባቸው፡፡ (አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)
“ማድረግ አለብን”
ይህ የሚወክለው የሕጻኑን ውልደት እንጂ የመላዕክቱን መታየት አይደለም፡፡
ይህ ሰዎች እንስሶች የሚበሉትን እንደ ሳር ድርቆሽ አይነት ምግብ እንዲበሉ የሚያስቀምጡበት የተለየ ሳጥን ነገር ነው፡፡ ይህ በሉቃስ 2:7 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ይህ በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መላዕክቱ ለእረኞቹ የነገሯቸውን” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሕጻኑ”
ይህ በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እረኞቹ የነገሯቸውን” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ሰው አንድ ነገር ዋጋ እንዳለው ወይም የከበረ እንደሆነ ካሰበ ልቡ ውስጥ “ይጠብቀዋል፡፡” ማርያም ስለ ልጇ የተነገሩትን ነገሮች በሙሉ እጅግ የከበሩና ትልቅ ዋጋ እንዳላቸው ታስብ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጥንቃቄ ታሰላስል ነበር” ወይም “በደስታ ታስበው ነበር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለአይሁዳውያን የሰጠው ሕግ ወንድ ሕጻናትን መቼ መገረዝ እንዳለባቸውና ወላጆቹ ደግሞ ምን ዓይነት መስዋዕት ማምጣት እንዳለባቸው ይነግሯቸዋል፡፡
ይህ ሐረግ አዲስ ክስተት ከመከሰቱ በፊት ያለፈውን ጊዜ ይናገራል፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
“በሕጻኑ ሕይወት በስምንተኛው ቀን ማለቂያ።” ልጁ የተወለደበት ቀን እንደ አንደኛ ቀን ይቆጠራል፡፡
ይህ ከዚህ አዲስ ክስተት በፊት ያለፈውን ጊዜ ያሳያል፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ያዘዘው የቀን ብዛት” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነርሱ በስርዓቱ መሰረት ንጹሕ እንዲሆኑ።” እዚህ ላይ የእግዚአብሔርን ድርሻም ማብራራት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እንደገና ንጹሃን እንደሆኑ እስኪቆጥራቸው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
x
ማርያምና ዮሴፍ በቤተ መቅደስ ውስጥ እያሉ ሁለት ሰዎች ያገኛሉ፣ እነዚህም ሰዎች እግዚአብሔርን የሚያመሰግነውና ስለሕጻኑ ትንቢትን የተናገረው ስምኦንና ነብይቷ ሃና ናቸው፡፡
“እነሆ” የሚለው ቃል በታሪኩ ውስጥ አዲስ ውስጥ አዲስ ሰውን ያስተዋውቃል፡፡ ቋንቋችሁ ይህንን ማሳያ የራሱ መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡ (የአዲስና የቀድሞ ተሳታፊዎች መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ረቂቅ ቃላት እንደ ድርጊት ተደርገው መገለጽ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጽድቅን ይፈጽም ነበር፣ እግዚአብሔርንም ይፈራ ነበር” ወይም “የእግዚአብሔርን ሕግ ይታዘዝ ነበር እግዚአብሔርንም ይፈራ ነበር፡፡
“እስራኤል” የሚለው ቃል የእስራኤልን ሕዝብ የሚወክል ምትክ ስም ነው፡፡ “ማጽናናት” ማለት አንድን ሰው “ማበረታታት” ነው፡፡ “የእስራኤል መጽናናት” ማለት ክርስቶስ ወይም መሲሑ ለእስራኤል ሕዝብ የሚያመጣውን መጽናናት የሚወክል ሐረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእስራኤል ሕዝብን የሚያጽናናው” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“መንፈስ ቅዱስ ከእርሱ ጋር ነበር” እግዚአብሔር በተለየ መንገድ ከእርሱ ጋር ነበር፣ በሕይወትም ጥበብና ምሪትን ይሰጠው ነበር፡፡
ይህ በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መንፈስ ቅዱስ አሳይቶት ነበር” ወይም “መንፈስ ቅዱስ ነግሮት ነበር” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሳይሞት በፊት በጌታ የተቀባውን መሲህ ያየዋል”
ይህ በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መንፈስ ቅዱስ እንደመራው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
አንዳንድ ቋንቋዎች “ሄደ” ሊሉ ይችላሉ፡፡
“ወደ ቤተ መቅደስ ቅጥር ግቢ ውስጥ” ወደ ቤተ መቅደስ ሕንጻ ውስጥ መግባት የሚችሉት ካህናት ብቻ ናቸው፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የኢየሱስ ወላጆች”
“እንደ እግዚአብሔር ሕግ ልማድ”
“ስምኦን ሕጻኑን ኢየሱስን ወደ እጆቹ አስገባው” ወይም “ስምኦን ኢየሱስን በእጆቹ ያዘው”
“እኔ አገልጋይህ ነኝ፣ በሰላም አሰናብተኝ” ስምኦን ስለራሱ ነበር የሚያወራው፡፡
ይህ “መሞት” ለሚለው ቃል ለስላሴ ዘይቤ ነው፡፡ (ለስላሴ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ቃል” የሚለው “ቃልኪዳን” ለሚለው ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደገባኸው ቃልኪዳን” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ “በግሌ አይቻለሁ” ወይም “እኔ እራሴ አይቻለሁ” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አገላለጽ ድነትን የሚያመጣውን ሰው ስምኦን በእጁ ይዞት የነበረውን ሕጻኑን ኢየሱን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የላክከውን አዳኝ” ወይም “እንዲያድን የላክከውን” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
የቀደመው ሐረግ እንደተተረጎመት አተረጓጎም፣ ይህ “አንተ የላክኸውን” ወደሚለው ሊለወጥ ይችላል።
“ያሰብከውን” ወይም “እንዲከሰት ያደረግከውን”
ይህ ዘይቤ ሕጻኑ ሰዎች የእግዚአብሔርን ፈቃድ ማወቅና መረዳት እንዲችሉ ይረዳቸዋል የሚለውን ይገልጻል፡፡ እዚህ ላይ የአሕዛብ የእግዚአብሔርን ፈቃድ መረዳት ሰዎች አንድን ቁስ ለማየት ብርሃንን እንደሚጠቀሙት ተደርጎ ተመስሎ ቀርቧል፡፡ አሕዛብ የሚመለከቱት ምን እንደሆነ በግልጽ ማሳየት አለብህ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ ሕጻን ብርሃን ሰዎች አጥርተው መመልከት እንዲችሉ እንደሚያደርግ፣ ልክ እንደዛ እርሱም አሕዛብ የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንዲሁ እንዲያውቁ ይረዳቸዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የሚገለጠው ነገር ምን እንደሆነ በግልጽ ማስቀመጥ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእግዚአብሔርን እውነት የሚገልጥ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ ለሕዝብህ ለእስራኤል ክብር መምጣት ምክንያት ይሆናል”
ይህ በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስምኦን ስለ እርሱ በተናገራቸው ነገሮች” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለሕጻኑ እናት ለማርያም እንዲህ አላት፡፡“ ማርያም የስምኦን እናት የሆነች መስሎ እንዳይታይ ጥንቃቄ ማድረግ ይጠይቃል፡፡
ስምኦን ይሄን አገላለጽ የሚጠቀመው ለማርያም ቀጥሎ የሚነግራት ነገር እጅግ ጠቃሚ እንደሆነ ለማሳየት ነው፡፡
“መውደቅ” እና “መነሳት” የሚሉት ቃላት ከእግዚአብሔር መራቅ እና ወደ እግዚአብሔር መጠጋት የሚሉትን ትርጉም ይዘዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ ሕጻን በእስራኤል ለብዙዎች ከእግዚአብሔር የመራቅና ለብዙዎችም ወደ እግዚአብሔር የመቅረብ ምክንያት ይሆናል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ብዙ ሰዎች ስለሚቃወሙት ስለ እግዚአብሔር መልዕክት ምልክት”
ይህ ዘይቤ ማርያም ወደፊት የሚሰማትን ጥልቅ የሆነ ሀዘን ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሐዘንሽ ልብሽ በሰይፍ እንደተወጋ ያህል እጅግ ጥልቅ ይሆናል“ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል የሰዎችን ውስጣዊ ማንነት ይወክላል፡፡ ይህ በአድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የብዙ ሰዎችን ሃሳብ ይገልጥ ዘንድ” ወይም “ብዙ ሰዎች በድብቅ የሚያስቡን ይገልጥ ዘንድ” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ማርያም ዮሴፍና ኢየሱስ ቤተልሔም ከተማን ለቅቀው ኢየሱስ ልጅነቱን ወደሚያሳልፍባት ወደ ናዝሬት ከተማ ይመለሳሉ፡፡
ይህ በአድራጊ ቅርጽ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእግዚአብሔር ሕግ እንዲያደርጉ የሚያዝዘውን” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ 12 ዓመት ሲሞላው ከቤተሰቡ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም ሄደ፡፡ በዚያም እያለ የቤተ መቅደስ መምህሮችን ጥያቄዎች ይጠይቃቸው ነበር፣ እርሱም የእነርሱን ጥያቄዎች ይመልስላቸው ነበር፡፡
ይህ ተጨማሪ የጀርባ መረጃ ነው፡፡ (የጀርባ ታሪክ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የኢየሱስ ወላጆች”
ኢየሩሳሌም በእስራኤል ከሚገኙ ከሌሎች ቦታዎች በመሬት ከፍታ ከፍ ብላ የምትገኝ ከተማ ነበረች፣ ስለዚህ ወደ ኢየሩሳሌም ስለመሄድ ሲወራ “መውጣት” ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡
“በተለመደው ሰዓት” ወይም “በየዓመቱ ያደርጉ እንደነበረው”
“ክብረ በዓሉ የሚከበርባቸው ቀናት ካለፉ በኋላ” ወይም “ክብረ በዓሉ መከበር ላለበት ቀናት አክብረው ከጨረሱ በኋላ”
x
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ የተከሰተን ወሳኝ ክስተት ያሳያል፡፡ ቋንቋችሁ እንደዚህ ዓይነትን ነገር ማሳያ መንገድ ካለው እሱን መጠቀም ይቻላል፡፡
ይህ የመቅደሱ ቅጥር ግቢን ያሳያል፡፡ ወደ ቤተ መቅደስ ውስጥ መግባት የሚችሉት ካህናት ብቻ ነበሩ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በመቅደሱ ቅጥር ግቢ ውስጥ” ወይም “በቤተ መቅደስ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃለ በቃል መሃል ላይ ማለት አይደለም፡፡ ይልቁንም “አብሮ ሆኖ” ፣ “በእነርሱ መካከል” ወይም “በእነርሱ ተከብቦ” የሚለውን ትርጉም ይይዛል፡፡
“የኃይማኖት መምህሮች” ወይም “ስለ እግዚአብሔር ለሰዎች ያስተምሩ የነበሩ”
12 ዓመቱ የሆነና፣ የኃይማኖት ትምህርት ያልተማረ አንድ ልጅ በጥሩ ሁኔታ ጥያቄዎችን መመለስ መቻሉ እንዴት እንደሆነ አልገባቸውም፡፡
“ምን ያህል ማስተዋል በመቻሉ” ወይም “ስለ እግዚአብሔር ብዙ ማስተዋል በመቻሉ”
“እንዴት በጥሩ ሁኔታ እንደመለሰላቸው” ወይም “ጥያቄዎቻቸውን በጥሩ ሁኔታ በመመለሱ”
“ማርያምና ዮሴፍ ኢየሱስን ሲያገኙት”
ይህ ቀጥተኛ ያልሆነ ተግሳጽ ነው ይህም እነርሱ ወደ ቤት ሲሄዱ አብሯቸው ስላልነበረ ነው፡፡ ይህ ስለ እርሱ እንዲጨነቁ አድርጓቸው ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኛን እንዲህ እንድንሆን ማድረግ አልነበረብህም!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል ብዙ ጊዜ አንድ አዲስ ወይም ወሳኝ የሆነ ሁነት ሊጀምር መሆኑን ለማሳየት ጥቅም ላይ የሚውል ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ይህ አዲስ ድርጊት የት እንደሚጀምር ላማሳየት ሊጠቅም ይችላል፡፡ በቋንቋችሁ ውስጥ በእንዲህ ዓይነት መንገድ ጥቅም ላይ የሚውል ሀረግ ካለው እዚህ ላይ ለመጠቀም አግባብነት ያለው መሆኑን አስብ።
ኢየሱስ ወላጆቹን በለስላሴው ለመገሰጽ ሁለት ጥያቄዎችን ይጠቀማል፣ እነርሱ ያልተረዱት በሰማይ ያለው አባቱ የሰጠው ዓላማ እንዳለም ይነግራቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ እኔ መጨነቅ የለባችሁም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ወላጆቹ አባቱ ሊያደርገው የሰጠው ዓላማ እንዳለ ማወቅ እንዳለባቸው ለመንገር ሁለተኛውን ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ “(ማድረግ) እንዳለብኝ ማወቅ ነበረባችሁ” አማራጭ (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉ 1) ኢየሱስ እነዚህን ቃላት በጥንቃቄ መርጦ የተናገረው አባቱ የሰጠውን ስራ እየሰራ እንደሆነ ለማሳየት ነው፣ ወይም 2) እነዚህ ቃላት ኢየሱስ የነበረበትን ቦታ፣ “የአባቴ ቤት” የሚያስረዳ ፈሊጥ ነው፡፡ ቀጣዩ ቁጥር የኢየሱስ ወላጆች ኢየሱስ የሚነግራቸውን ነገሮች አልተረዱትም ስለሚል ይህን ከዚህ በላይ ለማብራራት ባይሞከር ጥሩ ነው፡፡
የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ፣ በ12 አመቱ የእውነት አባቱ የማርያም ባል የነበረው ዮሴፍ ሳይሆን እግዚአብሔር እንደነበር አስተውሎ ነበር፡፡ (ልጅ እና አባትን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
“ኢየሱስ ከማርያምና ከዮሴፍ ጋር ወደ ቤት ተመለሰ”
“ለእነርሱ ይታዘዝ ነበር” ወይም “ሁልጊዜ ለእነርሱ ይታዘዝ ነበር”
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል የአንድን ሰው ውስጣዊ ማንነት ወይም አእምሮ የሚያሳይ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በጥንቃቄ እነዚህን ሁሉ ነገሮች ታስብ ነበር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ )
“ጠቢብና ጠንካራ ሆነ” እነዚህ አእምሮአዊና አካላዊ እድገትን ያመለክታሉ፡፡
ይህ መንፈሳዊና ማሕበራዊ እድገትን ያሳያል፡፡ እነዚህ ተነጣጥለው መጻፍ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር አብዝቶ ባረከው፣ በሰዎችም ዘንድ የበለጠ የተወደደ ሆነ”
ነቢዩ ኢሳይያስ እንደ ተነበየው፣ ዮሐንስ መልካም ዜናን ለህዝቡ መስበክ ጀመረ፡፡
እነዚህ ጥቅሶች የኢየሱስ የአክስት ልጅ ዮሐንስ አገልግሎቱን ሲጀምር ምን እየተደረገ እንደሆነ ለመናገር የጀርባ ታሪክ መረጃን ይሰጣሉ፡፡
“ጢባርዮስ ቄሳር ለአስራ አምስት አመታት በመራ በዚያ ጊዜ” (ደረጃ የሚያሳይ ቁጥር የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የግዛት ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“ሐና እና ቀያፋ እንደ ሊቀ ካህናት ባንድነት በሚያገለግሉበት ጊዜ፡፡” ሐና ሊቀ ካህን ነበር፣ ሮማውያን አማቹን ቀያፋን እንደ ሊቀ ካህን እንዲተካው ከሾሙት በኋላ እንኳን ሳይቀር አይሁዶችም ለእርሱ እውቅና መስጠታቸውን ቀጥለዋል፡፡”
ጸሐፊው የእግዚአብሔር መልእክት እርሱን ወደሚያዳምጡት ሰዎች የሚንቀሳቀስ ሰው እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር መልእክቱን ተናገረ”
“ጥምቀት” እና “ንስሀ” የሚሉት ስሞች እንደ ድርጊት ሊገለፁ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱም ሰዎች ንስሀ እየገቡ እንደሆነ ለማሳየት መጠመቅ እንዳለባቸው ሰበከ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እነርሱ እግዚአብሔር ኃጢአታቸውን ይቅር እንዲል ንስሀ ይገባሉ፡፡ “ይቅርታ” የሚለው ስም እንደ ድርጊት ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኃጢአታቸው ይቅር እንዲባል” ወይም “እግዚአብሔር ኀጢአታቸውን ይቅር እንዲል” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ሉቃስ መጥምቁ ዮሐንስን የሚመለከት ምንባብ ከነቢዩ ኢሳይያስ ጠቀሰ፡፡
እነዚህ ቃላቶች ከነቢዩ ኢሳይያስ የተወሰደ ጥቅስ ያቀርባሉ፡፡ እነርሱ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፁ ይችላሉ፣ የትዘለሉት ቃላቶችም መቅረብ ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ ነቢዩ ኢሳይያስ የእርሱን ቃላት በያዘውን መጽሐፍ እንደፃፈው እንደዚያው ሆነ” ወይም “ዮሐንስ ነቢዩ ኢሳይያስ በመፅሀፉ የፃፈውን መልእክት ፈፀመ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እንደ አረፍተ ሀሳብ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በበረሃ ውስጥ የሚጮኽ የአንድ ሰው ድምፅ ተሰማ” ወይም “እነርሱ በበረሃ ውስጥ የሚጮኽ የአንድ ሰው ድምፅ ሰሙ”
ሁለተኛው ትእዚያዝ ለመጀመሪያው በይበልጥ ዝርዝር ይጨምርለታል ወይም ያብራራዋል፡፡
“ለጌታ መንገዱን አዘጋጁ፡፡” ይህን ማድረግ የጌታ መልእክት ሲመጣ ለመስማት መዘጋጀትን ይወክላል፡፡ ሰዎች ከኀጢአታቸው ንስሀ በመግባት ይህን ያደርጉታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ሲመጣ የጌታን መልእክት ለመስማት ተዘጋጅ” ወይም “ንስሀ ግባ፣ ለሚመጣው ጌታ የተዘጋጀህ ሁን” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“መተላለፊያ” ወይም “ጎዳና”
ሰዎች በጣም ወደ እነርሱ እየመጣ ላለ ከፍተኛ ስልጣን ያለው ሰው መንገድ ሲያዘጋጁ፣ ከፍተኛ ቦታዎችን ይቆርጡና መንገዱ ደልዳላ እንዲሆን ዝቅተኛ ቦታዎችን ይሞላሉ፡፡ ይህ በፊተኛው ጥቅስ ውስጥ የተጀመረው ተለዋጭ ዘይቤ አካል ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በመንገዱ ውስጥ ዝቅተኛ ቦታውን ሁሉ ይሞላሉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተራራውን እና ኮረብታውን ሁሉ ደልዳላ ያደርጋሉ” ወይም “በመንገዱ ውስጥ ከፍተኛ ቦታውን ሁሉ ያስወግዳሉ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እንደ ድርጊት ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እንዴት ሰዎችን ከኃጢአት እንደሚያድን ማወቅ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዮሐንስ እነርሱን እንዲያጠምቃቸው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ እዚህ ላይ “ልጆች” “የወላጆቹ ባህርይ ያለው” ማለት ነው፡፡ እፉኝቶች ክፋትን የሚወክሉ እና አደገኛ የሆኑ መርዛማ እባቦች ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ ክፉ መርዛማ እባቦች” ወይም “እናንተ እንደ መርዛማ እባብ ክፉ ናችሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እርሱ በእርግጥ መልስ እንዲሰጡ እየጠበቀ አልነበረም፡፡ ዮሐንስ ህዝቡን እየገሰፀ ነበር ምክንያቱም እግዚአብሔር እንዳይቀጣቸው እነርሱን እንዲያጠምቅ እየጠየቁት ነበር ነገር ግን ኃጢአት መስራታቸውን ማቆም አልፈለጉም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከእግዚአብሔር ቁጣ በእንዲህ ዓይነት መንገድ መሸሽ አትችሉም!” ወይም “ከእግዚአብሔር ቁጣ በመጠመቅ ብቻ ማምለጥ አትችሉም!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ቁጣ” የሚለው ቃል እዚህ ላይ የእግዚአብሔርን ቅጣት ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል ምክንያቱም የእርሱ ቁጣ ይቀድመዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እየላከ ካለው ቅጣት” ወይም “እርሱ ሊተገብረው ካለው ከእግዚአብሔር ቁጣ” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ተለዋጭ ዘይቤ ውስጥ፣ የሰው ባህርይ ከፍሬ ጋር ተነፃፅሯል፡፡ ልክ ተክል ለተክሉ አይነት ተገቢ የሆነ ፍሬ እንዲያፈራ እንደሚጠበቅ ሁሉ እርሱ ንስሀ እንደገባ የሚናገር ሰው በፅድቅ እንዲኖር ይጠበቃል፡፡. አማራጭ ትርጉም፡- “ንስሀ እንደገባህ የሚያሳይ የፍሬ አይነት አፍራ“ ወይም “ከኃጢአትህ መመለሰስህን የሚያሳዩ መልካም ነገሮችን አድርግ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለራሳችሁ መናገር” ወይም “ማሰብ”
“አብርሀም የእኛ የዘር ግንድ ነው” ወይም “እኛ የአብርሀም ተወላጅ ነን፡፡” ይህንን ለምን እንደሚሉ ግልፅ ካልሆነ፣ የተጠቀሰውን መረጃ ደግሞ መጨመር ትችላለህ፡- “እግዚአብሔር እኛን እንዳይቀጣን” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለአብርሃም ልጆች መፍጠር”
ዮሐንስ ምናልባትም በዮርዳኖስ ባህር ያሉትን ትክክለኛ ድንጋዮች እያመለከተ ነበር፡፡
የዛፎችን ስር መቁረጥ እንዲችል ቦታው ላይ ያለ ምሳር ሊጀምር ስላለው ቅጣት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ምሳሩን በዛፎች ስር እንዳስቀመጠ ሰው እንደዛው ነው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እሳት” ለቅጣት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ማንኛውንም ዛፍ ይቆርጣል… እናም ወደ እሳት ውስጥ ይጥለዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ዮሐንስ ሰዎች ከህዝቡ ውስጥ ለሚጠይቁት ጥያቄዎች መልስ መስጠት ጀመረ፡፡
x
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዮሐንስ እነርሱን እንዲያጠምቃቸው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ተጨማሪ ገንዘብ አትጠይቁ” ወይም “ተጨማሪ ገንዘብ አትውሰዱ፡፡” ቀረጥ ሰብሳቢዎች መሰብሰብ ከነበረባቸው ገንዘብ ተጨማሪ እየሰበሰቡ ነበር፡፡ ዮሐንስ ያንን ማድረግ እንዲያቆሙ ነገራቸው፡፡
ይህ የቀረጥ ሰብሳቢዎቹ ስልጣን ከሮም እንደመጣ ለማሳየት ተገብሮ/ተሳቢ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሮማውያን እንድትወስዱ ስልጣን ከሰጧችሁ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እኛ ወታደሮችስ፣ ምን ማድረግ አለብን?” “እኛ” እና “ለኛ” የሚሉት ቃላት ውስጥ ዮሐንስ አልተካተተም፡፡ ወታደሮቹ ዮሐንስ ለሰተበሰበው ህዝብ እና ለቀረጥ ሰብሳቢዎች ምን ማድረግ እንዳለባቸው እንደተናገረ አመልክተዋል እነርሱም እንደ ወታደሮች ምን እንደሚያደርጉ ማወቅ ይፈልጋሉ፡፡ (አግላይ እና አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)
ወታደሮቹ ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ በሰዎች ላይ ሐሰተኛ ክስ እያዘጋጁ የነበረ ይመስላል፡፡ ይህ በትክክል ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በተመሳሳይ መንገድ፣ ከእነርሱ ገንዘብ ለማግኘት ማንንም ሰው በሀሰት አትክሰሱ” ወይም “ንፁሁን ሰው ህገወጥ ነገር ሰርቷል ብላችሁ አትናገሩ”
“በክፍያችሁ የረካችሁ ሁኑ”
“ምክንያቱም ሕዝቡ፡፡” ይህ ወደ ዮሐንስ መጥተው የነበሩትን ሰዎች ያመለክታል፡፡
“ሁሉም ሰው ስለ ዮሐንስ ምን ማሰብ እንዳለበት እርግጠኛ አልነበረም፤ ራሳቸውንም “እርሱ ክርስቶስ ይሆንን?” ብለው ጠየቁ” ወይም “ማንም ሰው ስለ ዮሐንስ ምን ማሰብ እንዳለበት እርግጠኛ አልበነረም ምክንያቱም እርሱ ምናልባት ክርስቶስ ይሆናል ብለው እያሰቡ ነበር፡፡”
ታላቅ ሰው ስለ መምጣቱ ዮሐንስ የሰጠው መልስ ዮሐንስ ክርስቶስ እንዳልሆነ በግልፅ ያመለክታል፡፡ ይህንን ለአንባቢው በትክክል መግለፅ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዮሐንስ ለሁሉም እንዲህ በማለት እርሱ ክርስቶስ እንዳልሆነ ያብራራል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እኔ ውሀን በመጠቀም አጠምቃለሁ” ወይም “እኔ በውሀ አማካኝነት አጠምቃለሁ”
“የእርሱን ጫማ ጠፍር እንኳን ለማላላት በቂ ያልሆንሁ፡፡” የጫማን ጠፍር መፍታት የባሪያ ተግባር ነበር፡፡ የሚመጣው እርሱ በጣም ታላቅ ስለሆነ ዮሐንስ የእርሱ ባሪያ ለመሆን እንኳን የሚገባ እንዳልሆነ እየተናገረ ነበር፡፡
ይህ ተለዋጭ ዘይቤ ሰውን ከውሀ ጋር የሚያገናኘውን የውሀ ጥምቀት እነርሱን ከመንፈስ ቅዱስ እና ከእሳት ጋር ከሚያገናኘው መንፈሳዊ ጥምቀት ጋር ያወዳድራል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እሳት” የሚለው ቃል ሊያመለክት የሚችለው 1) ፍርድ ወይም 2) ማንጻት፡፡ “እሳት” የሚልወን እንዳለ መተው ይመረጣል። (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“መንሽ ይዟል ምክንያቱም እርሱ ዝግጁ ነው፡፡” ዮሐንስ ክርስቶስ በህዝብ ላይ ለመፍረድ ስለመምጣቱ ሲናገር እርሱ የስንዴውን ፍሬ ከገለባው ለመለየት የተዘጋጀ ገበሬ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እርሱ ዝግጁ እንደሆነ ገበሬ በህዝብ ላይ ለመፍረድ ዝግጁ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የስንዴውን ፍሬ ከገለባው ለመለየት ስንዴውን ወደ አየር የሚበትን መሳሪያ ነው፡፡ ከባድ ፍሬዎች ወደ ታች ይወድቃሉ የማይፈለገው ገለባ ደግሞ በንፋስ ይወሰዳል፡፡ ከሹካ መሰል ማበጠርያ ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡
አውድማ የመውቃት ዝግጅት ላይ ስንዴው የሚከመርበት ቦታ ነበር፡፡ አውድማውን “ማጥራት” ፍሬዎቹን ወቅቶ መጨረስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእርሱን ፍሬዎች ወቅቶ መጨረስ”
ስንዴው የሚጠበቅ እና የሚከማች ተቀባይነት ያለው አዝመራ ነው፡፡
ገለባው ለምንም ጠቃሚ አይደለም፣ ስለዚህ ሰዎች ያቃጥሉታል፡፡
x
ኢየሱስ አገልግሎቱን የጀመረው በጥምቀቱ ነው፡፡
የቀደመው ጥቅስ ሄሮድስ ዮሐንስን ወህኒ ቤት አስገባው ይላል፡፡ በቁጥር 21 ላይ የጀመረው መግለጫ ዮሐንስ ከመታሰሩ በፊት የተከሰተ እንደሆነ ግልፅ ማድረግ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ ዩዲቢ የሚባለው ትርጉም ቁጥር 21ን “ነገር ግን ዮሐንስ ወህኒ ቤት ከመግባቱ በፊት” ብሎ በመጀመር ግልጽ ያደርገዋል፡፡ (የሁነቶች ቅደም ተከተል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ በታሪኩ ውስጥ የአዲስ ክስተት ጅማሬን ያመላክታል፡፡ የአንተ ቋንቋ ይህንን ለማድረግ መንገድ ካለው፣ እርሱን እዚህ ላይ ለመጠቀም ማሰብ ትችላለህ፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
“ዮሐንስ ህዝቡን ሁሉ ባጠመቀበት ጊዜ፡፡” “ህዝቡ ሁሉ” የሚለው ሀረግ ከዮሐንስ ጋር የነበሩትን ህዝብ ያመለክታል፡፡ (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ዮሐንስ ደግሞ ኢየሱስን አጠመቀው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሰማይ ክፍት ሆነ፡፡” ይህ ከተራ የደመና መጥራት የበለጠ ነው፣ ነገር ግን ምን ማለት እንደሆነ ግልፅ አይደለም፡፡ ምናልባትም በሰማይ ውስጥ ቀዳዳ ታየ ማለት ነው፡፡
“መንፈስ ቅዱስ በሰውነት ቅርፅ በኢየሱስ ላይ እንደ ርግብ ወረደ”
እዚህ ላይ “ድምፅ ከሰማይ መጣ” የሚለው ሰዎች በምድር ላይ ሆነው እግዚአብሔር ከሰማይ ሲናገር መስማታቸውን ይወክላል፡፡ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ተናገሮ እንደነበረ ግልፅ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ድምፅ ከሰማይ ተናገረ” ወይም “እግዚአብሔር ከሰማይ ኢየሱስን እንዲህ በማለት ተናገረ” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለኢየሱስ አስፈላጊ ስም ነው፣ የእግዚአብሔር ልጅ፡፡ (ልጅ እና አባትን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ሉቃስ የኢየሱስን የዘር ግንድ አባቱ ነው ተብሎ በሚታሰበው በዮሴፍ መስመር በኩል ይዘረዝራል፡፡
እዚህ ላይ ይህ ሀረግ ጥቅም ላይ የዋለው መረጃው ከታሪክ ወደ ኢየሱስ እድሜ እና የዘር ግንድ የጀርባ ታሪክ መለወጡን ለማመልከት ነው፡፡ (የጀርባ ታሪክ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“30 አመት” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ የዮሴፍ ልጅ እንደሆነ ይታሰብ ነበር” ወይም “ሰዎች እርሱ የዮሴፍ ልጅ ነው ብለው ያምኑ ነበር”
በአንተ ቋንቋ ሰዎች በብዛት የዘር ግንድ እንዴት እንደሚዘረዝሩ አስብ፡፡ በሙሉ ዝርዝሩ ውስጥ አንድ አይነት አፃፃፍ መጠቀም አለብህ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ አቀራረቦች 1) “የኤሊ ልጅ ማን ነበር፣ የማቲ ልጅ ማን ነበር፣ የሌዊ ልጅ ማን ነበር” ወይም 2) “ዮሴፍ የኤሊ ልጅ ነበር፣ ኤሊ የማቲ ልጅ ነበር፣ ማቲ የሌዊ ልጅ ነበር” ወይም 3) “የኤሊ አባት ማቲ ነበር፣ የማቲ አባት ሌዊ ነበር” (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኢየሱስ የዘር ግንድ ዝርዝር ቀጣይ ነው፡፡ የፊተኛው ቁጥር ላይ የተጠቀምክበትን አንድ አይነት አቀራራብ ተጠቀም፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኢየሱስ የዘር ግንድ ዝርዝር ቀጣይ ነው፡፡ የፊተኛው ቁጥር ላይ የተጠቀምክበትን አንድ አይነት አቀራራብ ተጠቀም፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ሰላትያል የሚለው ስም ሺያልትያል ለሚለው ስም ሌላ የቃላት አፃፃፍ ሊሆን ይችላል (አንዳንድ የእንግሊዘኛ ትርጉሞች እንደሚጠቀሙት)፣ ነገር ግን በሚገባ መለየት አስቸጋሪ ነው፡፡
ይህ የኢየሱስ የዘር ግንድ ዝርዝር ቀጣይ ነው፡፡ የፊተኛው ቁጥር ላይ የተጠቀምክበትን አንድ አይነት አቀራራብ ተጠቀም፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኢየሱስ የዘር ግንድ ዝርዝር ቀጣይ ነው፡፡ የፊተኛው ቁጥር ላይ የተጠቀምክበትን አንድ አይነት አቀራራብ ተጠቀም፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የኢየሱስ የዘር ግንድ ዝርዝር ቀጣይ ነው፡፡ የፊተኛው ቁጥር ላይ የተጠቀምክበትን አንድ አይነት አቀራራብ ተጠቀም፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“አዳም፣ በእግዚአብሔር የተፈጠረ” ወይም “አዳም፣ ከእግዚአብሔር የነበረ” ወይም “አዳም፣ የእግዚአብሔር ልጅ፣ ማለት የምንችለው”
ኢየሱስ ለ40 ቀን ፆመ፣ ዲያቢሎስም ኃጢአት እንዲያደርግ እርሱን ማሳመን ለመሞከር ተገናኘው፡፡
ዮሐንስ ኢየሱስን ካጠመቀው በኋላ፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መንፈስ እርሱን መራው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ እትሞች የተፈተነው 40 ቀኑን በሙሉ ነው ይላሉ፡፡ ይህንን ግልፅ ለማድረግ ዩዲቢ የሚባለው ትርጉም “እርሱ እዚያ በነበረበት ጊዜ፣ ዲያቢሎስ እርሱን መፈተን ቀጥሏል” ብሎ ገልፆታል፡፡
“40 ቀን” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ዲያቢሎስ ኢየሱስ “የእግዚአብሔር ልጅ” እንደሆነ ለማረጋገጥ ይህንን ተአምራት እንዲያደርግ ተገዳደረው፡፡ (ልጅ እና አባትን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ዲያቢሎስ በእጁ ድንጋይ ይዟል ወይም በአቅራቢያው ወዳለ ድንጋይ ጠቁሟል፡፡
ኢየሱስ የዲያቢሎስን ተግዳሮት አለመቀበሉ በመልሱ ላይ በግልፅ ይታያል፡፡ ዩዲቢ የሚባለው ትርጉም እንዳደረገው፣ ለአንባቢዎችህ ይህንን በትክክል መግለፅ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኢየሱስ ‘አይሆንም፣ ይህንን አላደርግም ምክንያቱም . . . ብቻ . . . ተብሎ ተፅፏል’ ብሎ መለሰ።” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የተጠቀሰው በብሉይ ኪዳን ከሙሴ ፅሁፎች ውስጥ ነው፡፡ ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሙሴ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ፅፏል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እንጀራ” የሚለው ቃል በአጠቃላይ ምግብን ያመለክታል፡፡ ምግብ ከእግዚአብሔር ጋር ሲወዳደር፣ ብቻውን፣ ሰውን በህይወት ለማቆየት በቂ አይደለም፡፡ ኢየሱስ ለምን ድንጋዩን ወደ እንጀራ እንደማይቀይር ለመናገር መጽሐፍ ቅዱስን ጠቀሰ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች በእንጀራ ብቻ መኖር አይችሉም” ወይም “ሰውን እንዲኖር የሚያደርገው እንጀራ ብቻ አይደለም” ወይም “እግዚአብሔር ከእንጀራ ይበልጥ ጠቃሚ የሆኑ ነገሮች አሉ ብሏል” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
እርሱ በተራራ ላይ ኢየሱስን መራው፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“በቅፅበት” ወይም “ባንዳፍታ”
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች “እነርሱ” የሚለው የሚያመለክተው 1) የግዛቶቹ ስልጣን እና ውበት ወይም 2) ግዛቶቹ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ እግዚአብሔር እነርሱን ለእኔ ሰጥቶኛል “ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በጣም ተመሳሳይ ናቸው፡፡ መጣመር ይችላሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔን ለማምለክ የምትሰግድ ከሆነ” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
“እነዚህን ሁሉ ግዛቶች ከነ ውበታቸው ለአንተ እሰጥሀለሁ”
ይህ የቤተ መቅደስ ጣሪያ ጠርዝ ነበር፡፡ አንድ ሰው ከዚህ ከወደቀ፣ በጠና ይጎዳል ወይም ይሞታል፡፡
ዲያቢሎስ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ እንዲያረጋግጥ እየተገዳደረው ነው፡፡
ይህ ለኢየሱስ ጠቃሚ ስም ነው፡፡ (ልጅ እና አባትን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
“ወደ መሬት ዝለል”
ከመዝሙረ ዳዊት የጠቀሰው ጥቅስ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ከሆነ እርሱ አይጎዳም ማለት እንደሆነ ዲያቢሎስ ያመለክታል፡፡ ዩዲቢ የሚባለው ትርጉም እንዳደረገው፣ ይህ በትክክል ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ አትጎዳም፣ ምክንያቱም ተብሎ ተፅፏል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጸሐፊው ፅፏል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ” እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ ዲያቢሎስ ኢየሱስ ከህንፃው እንዲዘል ለማሳመን በመጣር ከመዝሙረ ዳዊት ጥቅስ በከፊል ጠቅሷል፡፡
ኢየሱስ ለምን ዲያቢሎስ እርሱ እንዲያደርግ የነገረውን እንደማያደርግ ለዲያቢሎስ ተናገረ፡፡ የእርሱ ለማድረግ ፈቃደኛ አለመሆን በትክክል ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አይሆንም፣ ይህን አላደርግም፣ ምክንያቱም ተብሎአል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ከኦሪት ዘዳግም ውስጥ የሙሴን ፅሁፍ ጠቀሰ፡፡ ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሙሴ ብሏል” ወይም “ሙሴ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብሏል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኢየሱስ ከቤተ መቅደሱ በመዝለል እግዚአብሔርን መፈታተን የለበትም፣ ወይም 2) ዲያቢሎስ እርሱ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ ለማየት ኢየሱስን መፈታተን የለበትም፡፡ ይህንን ጥቅስ ትርጉሙን ለማብራራት ከመሞከር ይልቅ እንደ ተገለፀው መተርጎም የተሻለ ነው፡፡
“ሌላ አመቺ ጊዜ እስከሚገኝ”
ይህ ዲያቢሎስ በፈተናው ስኬታማ ነበር የሚል መልእክት አያስተላልፍም። ኢየሱስ እያንዳንዱ ሙከራውን ተቋቁሟል፡፡ ይህ በትክክል ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኢየሱስ ኃጢአት እንዲያደርግ ለማሳመን መሞከሩን ጨረሰ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ወደ ገሊላ ተመለሰ፣ በምኩራብ አስተማረ፣ እዚያ ላሉ ሰዎችም እርሱ የነቢዩ ኢሳይያስን ትንቢት እየፈፀመ እንደሆነ ነገራቸው፡፡
ይህ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ሁነትን ይጀምራል፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
“መንፈስም ኃይል እየሰጠው ነበር፡፡” የሰው ልጆች በተለምዶ ማድረግ የማይችሉትን ነገር እንዲያደርግ እያስቻለው፣ እግዚአብሔር በልዩ መንገድ ከኢየሱስ ጋር ነበር፡፡
“ስለ ኢየሱስ ሰዎች ዝናውን አስፋፉ” ወይም “ሰዎች ለሌሎች ሰዎች ስለ ኢየሱስ ተናገሩ” ወይም “ስለ እርሱ ያለ እውቀት ከሰው ወደ ሰው ተላለፈ፡፡” ኢየሱስን የሰሙ ሰዎች ለሌላ ሰዎች ስለ እርሱ ተናገሩ፣ ከዚያም እነዚህ ሌላ ሰዎች ለበለጡ ሌላ ሰዎች ስለ እርሱ ተናገሩ፡፡
ይህ በገሊላ ዙሪያ ያሉ ቦታዎችን እና አካባቢዎችን ያመለክታል፡፡
“እያንዳንዱ ሰው ስለ እርሱ ታላቅ ነገርን ተናገረ” ወይም “ሁሉም ሰው ስለ እርሱ በመልካም መንገድ ተናገረ”
“ቤተሰቦቹ እርሱን ያሳደጉበት” ወይም “ልጅ እያለ የኖረበት”
“በእያንዳንዱ ሰንበት እንደሚያደርገው፡፡” በሰንበት ቀን ወደ ምኩራብ መሄድ የእርሱ የአብዛኛውን ጊዜ ልምምድ ነበር፡፡
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው የነቢዩ ኢሳይያስን መጽሐፍ ሰጠው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በብራና ላይ የተፃፈውን የኢሳይያስን መጽሐፍ ያመለክታል፡፡ ኢሳይያስ መልእክቱን ከብዙ አመት በፊት ፅፎታል፣ እናም ሌላ ሰው ፅሁፎቹን ወደ ብራና ገልብጧል፡፡
“እነኚህ ቃላቶች ያሉበት የብራናው ስፍራ፡፡” ይህ አረፍተ ነገር ወደ ቀጣዩ ቁጥር ይቀጥላል፡፡
“መንፈስ ቅዱስ በልዩ መንገድ ከእኔ ጋር ነው፡፡” አንድ ሰው ይህንን ሲል፣ የእግዚአብሔርን ቃል ነው የምናገረው እያለ ነው፡፡
በብሉይ ኪዳን፣ ሰው ልዩ ተግባር ለማድረግ ስልጣን እና ሀይል ሲሰጠው የስርአት መፈጸሚያ ዘይት በሰውየው ላይ ይፈስ ነበር፡፡ ኢየሱስ ይህንን ተለዋጭ ዘይቤ መንፈስ ቅዱስ እርሱን ለዚህ ስራ ለማዘጋጀት በእርሱ ላይ እንደነበር ለማመላከት ተጠቀመበት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መንፈስ ቅዱስ በኃይል ሊሞላኝ በእኔ ላይ ነው” ወይም “መንፈስ ቅዱስ ስልጣን እና ሀይልን ሰጠኝ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ድሀ ሰዎች”
“ምርኮኛ ሆነው ለተያዙ ህዝቦች በነፃ መሄድ አንደሚችሉ መንገር” ወይም “የጦርነት ታሳሪዎችን ነፃ ማውጣት”
“ለታወሩት ማየትን መስጠት” ወይም “የታወሩት እንደገና ማየት እንዲችሉ ማድረግ”
“በግፍ የሚሰቃዩትን ነፃ ማውጣት”
“እግዚአብሔር ህዝቡን ለመባረክ ዝግጁ እንደሆነ ለእያንዳንዱ ሰው መናገር” ወይም “ይህ እግዚአብሔር ቸርነቱን የሚያሳይበት አመት እንደሆነ ማስታወቅ”
ብራና ውስጡ ያለውን ፅሁፍ ለመጠበቅ እንደ ቱቦ በመጠቅለል ነበር የሚዘጋው፡፡
ይህ መጽሐፍ ቅዱስ የያዙትን ብራናዎች በተገቢው ጥንቃቄ እና ክብር የሚያወጣ እና የሚያስቀምጥ የምኩራብ ሰራተኛን ያመለክታል፡፡
ናዝሬት ኢየሱስ ያደገበት ከተማ ነው፡፡
ኢየሱስ በምኩራብ ውስጥ ለሚያዳምጡት ህዝብ እነርሱ ስለሚያውቋቸው ነቢያት፣ ስለ ኤልያስ እና ኤልሳዕ አስታወሳቸው፡፡ (የጀርባ ታሪክ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“በእውነት እነግራችኋለሁ፡፡” ኢየሱስ ይህንን ሀረግ የተከታዩን አረፍተ ሀሳብ ጥቅም፣ እውነት እና ትክክለኛነት አፅንኦት ለመስጠት ይጠቀመዋል፡፡
መበለቶች ባሎቻቸው የሞተባቸው ሴቶች ናቸው፡፡
ኢየሱስ እየተናገራቸው ያሉት ህዝብ ኤልያስ ከእግዚአብሔር ነቢያት አንዱ እንደሆነ ያውቁ ነበር፡፡ አንባቢዎችህ ያንን ካላወቁ፣ ይህንን ያልተገለፀ መረጃ እንደ ዩዲቢ የሚባለው ትርጉም ግልፅ ማድረግ ትችላለህ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኤልያስ በእስራኤል ውስጥ እየተነበየ በነበረበት ጊዜ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ ሰማይ ከእርሱ ምንም ዝናብ እንዳይወርድ የተዘጋ ጣሪያ እንደሆነ ተደርጎ ተስሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሰማይ ምንም ዝናብ ባልወረደ ጊዜ” ወይም “ከቶ ምንም ዝናብ በሌለ ጊዜ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“አሳሳቢ የምግብ እጥረት፡፡” ራብ ሰብሎች ለህዝቡ በቂ ምግብ የማያፈሩበት ረጅም ጊዜ ነው፡፡
በሰራፕታ ከተማ የሚኖሩ ህዝቦች አህዛብ ነበሩ፣ አይሁድ አልነበሩም፡፡ ኢየሱስን እያዳመጡ ያሉት ሰዎች የሰራፕታ ህዝብ አህዛብ እንደሆኑ ይገባቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰራፕታ ውስጥ ለምትኖር ከአህዛብ ወገን የሆነች መበለት” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ እና ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ሶርያዊ ከሶርያ አገር የሆነ ሰው ነው፡፡ የሶርያ ህዝቦች አህዛብ ነበሩ፣ አይሁድ አልነበሩም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሶሪያ የሆነው አህዛቡ ንዕማን” (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
የናዝሬት ህዝብ እግዚአብሔር በአይሁድ ፋንታ አህዛብ የረዳበትን መጽሐፍ ኢየሱስ ስለጠቀሰ በእጅጉ ተናደው ነበር፡፡
“ከተማውን እንዲለቅ አስገደዱት” ወይም “ከከተማው ወደ ውጪ በሀይል ገፉት”
“የገደል ጠርዝ”
“በተሰበሰው ህዝብ መካከል” ወይም “ እርሱን ለመግደል በሚሞክሩት ህዝብ መካከል”
“እርሱ ሄደ” ወይም “በራሱ መንገድ ሄደ” ኢየሱስ ህዝቡ እርሱ እንዲሄድ ለማስገደድ ከሚሞክሩበት ቦታ ይልቅ እርሱ ለመሄድ ያቀደበት ቦታ ሄደ፡፡
ከዚያም ኢየሱስ ወደ ቅፍርናሆም ሄደ፣ እዚያ ምኩራብ ውስጥ ላሉ ሰዎች አስተማረ፣ ርኩስ ጋኔንም ግለሰቡን ለቆ እንዲወጣ አዘዘ፡፡
“ከዚያም ኢየሱስ፡፡” ይህ አዲስ ሁነትን ያመለክታል፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
“ወረደ” የሚለው ሀረግ እዚህ ላይ ጥቅም ላይ የዋለው ቅፍርናሆም ከናዝሬት በከፍታው ዝቅ ያለ ስለሆነ ነው፡፡
“ቅፍርናሆም፣ በገሊላ ውስጥ ሌላ ከተማ”
በእጅጉ መደነቅ
“ሥልጣን እንዳለው ሰው ተናገረ” ወይም “የእርሱ ቃላት ትልቅ ኃይል ነበራቸው”
ይህ ሀረግ በታሪኩ ውስጥ የአዲስ ገፀ ባህርይ መግባትን ለማመላከት ይጠቅማል፤ በዚህ ጊዜ፣ ርኩስ መንፈስ የተቆጣጠረውን ሰው፡፡ (የአዲስና የቀድሞ ተሳታፊዎች መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
“ግልፅ ያልሆነ ርኩስ መንፈስ የተቆጣጠረው” ወይም “በክፉ መንፈስ ቁጥጥር ስር ያለ”
“በሀይል ጮኸ”
ይህ ጠብ አጫሪ መልስ “እኛ ምን የጋራ ነገር አለን?” ወይም “እኛን ለማስቸገር አንተ ምን መብት አለህ?” የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጥ ነው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጥያቄ እንደ አረፍተ ሀሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የናዝሬቱ ኢየሱስ፣ አንተ ከእኛ ጋር ምን አለህ!” ወይም “እኛ ከአንተ ጋር ምንም የለንም፣ የናዝሬቱ ኢየሱስ!” ወይም “አንተ እኛን ለማስቸገር ምንም መብት የለህም፣ የናዝሬቱ ኢየሱስ!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“ኢየሱስ ርኩስ መንፈሱን ተቆጣው፣ እንዲህ በማለት” ወይም “ኢየሱስ በሀይል ርኩስ መንፈሱን ተናገረው”
ርኩስ መንፈሱ ግለሰቡን መቆጣጠር እንዲያቆም አዘዘው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ብቻውን ተወው” ወይም “በዚህ ሰው ውስጥ ከዚህ በኋላ አትኑር”
ኢየሱስ ርኩስ መንፈስ ሰውን ትቶ እንዲወጣ ለማዘዝ ስልጣን ስላለው ህዝቡ እንዴት ተደንቀው እንደነበር እየገለፁ ነበር፡፡ ይህ እንደ አረፍተ ሀሳብ ሊጸፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ቃላት ድንቅ ናቸው!” ወይም “የእርሱ ቃላት ድንቅ ናቸው!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“እርሱ ግልፅ ያልሆነውን መንፈስ ለማዘዝ ስልጣን እና ሀይል አለው”
ይህ በታሪኩ ውስጥ በተከሰቱ ክስተቶች አማካኝነት ስለተፈጠረው ነገር የሚናገር መግለጫ ነው፡፡ (የታሪክ መጨረሻ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስለ ኢየሱስ ወሬዎች መስፋፋት ጀመሩ” ወይም “ህዝቡ ስለ ኢየሱስ ዝና ማስፋፋት ጀመሩ”
ኢየሱስ አሁንም ቅፍርናሆም ውስጥ ነው፣ ነገር ግን አሁን የስምዖንን አማት እና ብዙ ሰዎችን በፈወሰበት በስምኦን ቤት ውስጥ ነው፡፡
ይህ አዲስ ሁነትን ይገልፃል፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
“የስምዖን ሚስት እናት”
ይህ “በጣም ታማ ነበር” የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጥ ነው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
x
“እጆቹን አስቀመጠ” ወይም “ነካ”
ኢየሱስ አጋንንት ከተቆጣጠራቸው ሰዎች አጋንንቶች እንዲለቁ እንዳደረገ ያመለክታል፡፡ ይህ በትክክል ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኢየሱስ ደግሞ አጋንንቶች እንዲወጡ አስገደዳቸው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ምናልባትም የፍርሀት ወይም የንዴትን ጩኸትን ያመለክታሉ፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች አንድ ስያሜን ብቻ ይጠቀማሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መጮህ” ወይም “መንጫጫት” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ሕዝቡ ኢየሱስ በቅፍርናሆም እንዲቆይ ቢፈልጉም፣ በሌላ የአይሁድ ምኩራቦች ለመስበክ ሄደ፡፡
“ፀሐይ ስትወጣ”
“ሰው ለቅቆ የሄደበት ቦታ” ወይም “ምንም ሰው የሌለበት ቦታ”
“በሌላ ብዙ ከተማ ላሉ ሰዎች”
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ እግዚአብሔር እኔን እዚህ የላከበት ምክንያት ነው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ገሊላ ውስጥ ስለነበር፣ “ይሁዳ” የሚለው ስም እዚህ ላይ ምናልባትም በዚያን ጊዜ አይሁዶች የኖሩበትን ክልል በሙሉ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አይሁዶች የኖሩበት”
ኢየሱስ በስምዖን ጴጥሮስ ጀልባ በጌንሳሬጥ ሀይቅ ላይ አስተማረ፡፡
ይህ ሀረግ የታሪኩ አዲስ ክፍል መጀመሩን ለማመላከት እዚህ ላይ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ የአንተ ቋንቋ ይህንን የማድረግ መንገድ ካለው፣ እዚህ ላይ እርሱን ለመጠቀም ማሰብ ትችላለህ፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “እግዚአብሔር እነርሱ እንዲሰሙ የሚፈልገውን መልእክት ማዳመጥ” ወይም 2) “ስለ እግዚአብሔር የሆነውን የኢየሱስ መልእክት ማዳመጥ”
እነዚህ ቃላት የገሊላን ባህር ይወክላሉ፡፡ ገሊላ በሀይቁ ምዕራብ ጎን ነው፣ የጌንሳሬጥ መሬት በምስራቅ ጎን ነበር፣ ስለዚህ በሁለቱም ስሞች ይጠራ ነበር፡፡ አንዳንድ የእንግሊዘኛ እትሞች ይህንን እንደ ትክክለኛ የውሀው አካል ስም “የጌንሳሬጥ ሀይቅ” ብለው ይተረጉሙታል፡፡
አሳ ማጥመጃ መረባቸውን እንደገና ለአሳ መያዣነት ለመጠቀም እያፀዱ ነበር፡፡
“የስምዖን ንብረት የነበረው ጀልባ”
“ስምዖንን ጀልባውን ከባህር ዳርቻው ራቅ እንዲያደርገው ጠየቀ”
መቀመጥ ለአስተማሪ የተለመደ ሁኔታ ነበር፡፡
“ጀልባው ውስጥ እንደተቀመጠ ሆኖ ህዝቡን አስተማረ፡፡” ኢየሱስ ከባህር ዳርቻው አጭር ርቀት ላይ በሚገኘው ጀልባው ውስጥ ነበር እናም በባህር ዳርቻው ላይ ለነበሩ ሰዎች እየተናገረ ነበር፡፡
“ኢየሱስ ሕዝቡን ማስተማር ሲጨርስ”
“ምክንያቱም አንተ ይህንን እንዳደርግ ስለነገርከኝ”
ከባህር ዳርቻው ለመጣራት በጣም ሩቅ ነበሩ፣ ስለዚህ ምናልባትም እጃቸውን በማውለብለብ፣ የሰውነት እንቅስቃሴን አደረጉ፡፡
“ጀልባዎቹ መስጠም ጀመሩ፡፡” ምክንያቱ በትክክል ሊገለፅ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አሳው በጣም ከባድ ስለነበር ጀልባዎቹ መስጠም ጀመሩ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “በኢየሱስ ፊት ተንበረከከ” ወይም 2) “በኢየሱስ እግር ስር ሰገደ” ወይም 3) “የኢየሱስ እግር ስር ባለው መሬት ላይ ተኛ፡፡” ጴጥርስ በአጋጣሚ አልወደቀም፡፡ ይህንን የክብር እና የትህትና ምልክት እንዲሆን ለኢየሱስ አድርጎታል፡፡ (ምሳሌያዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሰው” የሚለው ቃል “ጎልማሳ ወንድ” ለማለት እንጂ በይበልጥ አጠቃላይ ለሆነው “የሰው ልጅ” አይደለም፡፡
“ብዙ ቁጥር ያለው አሳ”
“አሳ በማጥመድ ንግዱ ውስጥ የስምዖን ባልንጀሮች”
አሳን የማጥመድ ምስል ክርስቶስን እንዲከተል ሕዝብን ለመሰብሰብ እንደ ተለዋጭ ዘይቤ ጥቅም ላይ እየዋለ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎችን ታጠምዳለህ” ወይም “ለእኔ ሰውን ትሰበስባለህ” ወይም “ሰዎች የእኔ ደቀ መዝሙር እንዲሆኑ ታመጣለህ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ሌላ ስሙ ባልተጠቀሰ ከተማ ለምፃም ፈወሰ፡፡
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ክስተት መከሰቱን ያሳያል፡፡
“ቆዳው በለምጽ የተሸፈነ ሰው።” ይህ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ገጸ ባሕርይን ያስተዋውቃል፡፡ (የአዲስና የቀድሞ ተሳታፊዎች መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በፊቱ ተደፋ” የሚለው ሰገደ የሚለውን ትርጉም የያዘ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ተንበርክኮ በፊቱ መሬቱን ነካ” ወይም “በመሬት ላይ ሰገደ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“የምትፈልግ ከሆነ”
እዚህ ላይ ሰውየው ኢየሱስ እንዲፈውሰው እየጠየቀው እንደሆነ መረዳት ይቻላል፡፡ ይህ በግልጽ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንጻት ስለምትችል እባክህ አንጻኝ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሥርዓታዊ ንጽህናን ያመለክታል፣ ሰውየው በለምጹ ምክንያት ንጹህ እንዳልነበረ መረዳት ይቻላል፡፡ ካለበት በሽታም ኢየሱስ እንዲፈውሰው እየጠየቀው ነበር፡፡ ይህ ግልጽ በሆነ መንገድ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ካለብኝ ለምጽ ፈውሰኝ … የተፈወስክ ሁን” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከዚያ ጊዜ ኋላ ለምጽ አልነበረበትም”
ይህ በቀጥታ በጥቅስ መልክ መተርጎም ይቻላል፡፡ “ለማንም እንዳትናገር።” በግልጽ መቀመጥ የሚችል ሌላም ያልተገለጸ መረጃ አለ። አማራጭ ትርጉም፦ “መፈወስህን ለማንም እንዳትናገር” (ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ ጥቅሶች እና አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
x
“ስለ ኢየሱስ ይወራ የነበረ ወሬ።” ይህ “ኢየሱስ ለምጽ ያለበትን ሰው የመፈወሱ ወሬ” ወይም “ኢየሱስ በሽተኞችን ስለመፈወሱ ወሬ” ሊሆን ይችላል፡፡
“ስለ እርሱ የነበረው ወሬ እስከ ሩቅ ቦታዎች ድረስ ተዳረሰ” ይህ በገቢር ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች በሌሎች ቦታዎች ለሚገኙ ሰዎች ስለ እርሱ ያወሩ ነበር” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ባዶ ቦታዎች” ወይም “ሌሎች ሰዎች የማይገኙባቸው ቦታዎች” “
ኢየሱስ አንድ ህንጻ ላይ ያስተምር በነበረበት በአንድ ቀን ሰዎች አንድ ሽባ የነበረ ሰውን ኢየሱስ እንዲፈውሰው አመጡለት፡፡
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ክፍል መጀመሩን ያሳያል፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ሰዎች ናቸው፡፡ ቋንቋችሁ አዲስ ሰዎች መሆናቸውን የሚናገር አገላለጽ ሊኖረው ይችላል፡፡ (የአዲስና የቀድሞ ተሳታፊዎች መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
መተኛ ምንጣፍ ወይም አልጋ ወይም ቃሬዛ
“ራሱን ማንቀሳቀስ የማይችል የነበረ”
በአንዳንድ ቋንቋዎች የዚህን ቅደም ተከተል መቀየር የተለመደ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰውየውን ወደ ውስጥ ማስገባት አልቻሉም ምክንያቱም የሰው ጭንቅንቁ ከባድ ስለነበር ነው፣ ስለዚህ”
ሰዎቹ መግባት ያልቻሉበት ምክንያት ክፍሉ በሰዎች ተጨናንቆ ስለነበርና ለእነርሱ የሚሆን ቦታ ስላልነበር እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ቤቶች ጠፍጣፋ የሆነ ጣርያ ነበራቸው፣ አንዳንድ ቤቶች ደግሞ ወደ እነዚህ ጣርያዎች መውጫነት የሚያገለግሉ መሰላሎች ወይም ደረጃዎች ነበሯቸው፡፡ ይህን በግልጽ ማሳየት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ጠፍጣፋው የቤት ጣርያ ወጡ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከኢየሱስ ፊት ለፊት” ወይም “ኢየሱስ ከነበረበት ቀጥታ ፊትለፊት”
ኢየሱስ ሽባውን ሰው መፈወስ እንደሚችል ሰዎቹ እንደሚያምኑ ግልጽ ነው፡፡ ይህን በግልጽ ማሳየት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኢየሱስም ሰዎቹ እርሱ ሰውየውን ሊፈውሰው እንደሚችል እንዳመኑ ሲረዳ እንዲህ አለው” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ስሙን ከማያውቁት ሰው ጋር ሲነጋገሩ ሰዎች የሚጠቀሙት የተለመደ ቃል ነው፡፡ አግባብ የሌለው አነጋገር አልነበረም፣ ግን የተለየ አክብሮትም አያሳይም፡፡ አንዳንድ ቋንቋዎች ይህን ለማሳየት “ወዳጄ” እና “ጌታዬ” የመሰሉ ቃላትን ሊጠቀሙ ይችላሉ፡፡
ይህ በገቢር ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይቅር ተብለሃል” ወይም “ኃጢአትህን ይቅር ብዬሃለሁ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስለዚህ ነገር ተወያዩ” ወይም “ስለዚህ ነገር ምክንያቶችን ሰጡ።” የጠየቁትን ጥያቄ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኢየሱስ ኃጢአትን ይቅር ለማለት ስልጣን ያለው መሆኑንና አለመሆኑን መወያያት ጀመሩ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ የሚያሳየው እነርሱ ድምጽ ሳያወጡ እያሰላሰሉ እንደነበር ኢየሱስ ግን ይናገሩ የነበረውን ሳይሆን ያስቡ የነበረውን እንደተረዳ ያሳያል፡፡
ይህ በአረፍተ ሃሳብ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በልባችሁ ውስጥ ስለዚህ ነገር ምንም አይነት ሙግት ውስጥ መግባት የለባችሁም” ወይም “ኃጢአትን ይቅር የማለት ስልጣን እንዳለኝ መጠራጠር የለባችሁም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል የሰውን አእምሮ ወይም የውስጥ ማንነት የሚወክል ምትክ ስም ነው፡፡ (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ጻፎቹ እርሱ ኃጢአትን ይቅር የማለት ስልጣን እንዳለው ወይም እንደሌለው የሚያረጋግጥላቸው ነገር ምን እንደሆነ እንዲያስቡ ይህን ጥያቄ ይጠይቃቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ 'ኃጢአትህ ተሰረየችልህ' አልኩ፣ እናንተ 'ተነስና ተመላለስ' ማለት ይከብዳል ብላችሁ ታስቡ ይሆናል ምክንያቱም ሰውየውን መፈወስ መቻሌና አለመቻሌ በሰውየው ተነስቶ መሄድና አለመሄድ ይታወቅ ነበር፡፡” ወይም “እናንተ 'ተነስና ሂድ' ከማለት 'ኃጢአትህ ተሰረየችልህ' ማለት ይቀላል ብላችሁ ታስቡ ይሆናል፡፡ (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ በንግግር ያልተገለጸው እንድምታ አንድ ነገር “መናገር ይቀላል ምክንያቱም ምን እንደተከናወነ ማንም ማወቅ አይችልም” ነገር ግን ሌላውን ነገር “መናገር ይከብዳል ምክንያቱም ሁሉም ሰው ምን እንደተከናወነ ያውቃል።” ሰዎች የሰውየው ኃጢአት ተሰርዮለት እንደሆነ ሰዎች ማየት አይችሉም፣ ነገር ግን ሰውየው ከተነሳና ከተራመደ እንደተፈወሰ ሁሉም ያውቃሉ፡፡ (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ለጻፎቹና ለፈሪሳውያኑ ነበር ሲያወራ የነበረው፡፡ “እናንተ” የሚለው የባለቤት መግለጫ ብዙ ቁጥርን ያመለክታል፡፡ (የሁለተኛ መደብ ቅርጾች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ስለራሱ ነበር የሚያወራው፡፡
ኢየሱስ ይህን የተናገረው ለሽባው ሰው ነው፡፡ “አንተ” የሚለው የድርጊት ተቀባይ ገላጭ ነጠላ ቁጥር ነው፡፡
“በፍጥነት ተነሳ” ወይም “ቶሎ ተነሳ”
እዚህ ላይ ሰውየው መፈወሱን መናገር አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰውየውም ተፈወሰ! ተነሳም”
x
ኢየሱስ ቤቱን ለቅቆ በወጣ ጊዜ ሌዊ የሚባል አንድ አይሁዳዊ ቀረጥ ቀራጭን እንዲከተለው ጥሪ ያቀርብለታል፡፡ ሌዊ ባዘጋጀው ትልቅ ድግስ ላይ የኢየሱስ መታደም ጻፎችና ፈሪሳውያንን እጅግ ያናድዳቸዋል፡፡
“እነዚህ ነገሮች” የሚለው ሐረግ ቀደም ባሉ ቁጥሮች ላይ የተከሰቱትን ነገሮች ይወክላል፡፡ ይህ አዲስ ክስተት መጀመሩን ያሳያል፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ ቀራጭን በትኩረት ተመለከተ” ወይም “አንድ ቀራጭን አጥብቆ ተመለከተ”
አንድን ሰው “መከተል” ማለት የዚያ ሰው ደቀ መዝሙር መሆን ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ደቀ መዝሙሬ ሁን” ወይም “እንደ አስተማሪ ተከተለኝ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“የቀራጭነት ስራውን ትቶ”
በድግሱ ላይ ኢየሱስ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን ጋር ያወራ ጀመር፡፡
“በሌዊ ቤት”
በግብዣ ላይ የግሪክ የአመጋገብ ዘይቤ መደገፊያ ባለው መቀመጫ ላይ ተጋድመውና በመቀመጫቸው በግራ በኩል ባለው ድጋፍ ላይ ትራስ አስቀምጠው እዚያ ላይ በመደገፍ ነበር። አማራጭ ትርጉም፡- “በአንድ ላይ ምመብላት” ወይም “በማዕድ መብላት” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለኢየሱስ ደቀ መዛሙርት”
ጻፎችና ፈሪሳውያን የኢየሱስ ደቀመዛሙርት ከኃጢአተኞች ጋር አብረው መብላታቸውን ለመቃወም ይህንን ጥያቄ ይጠይቃሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከኃጢአተኞች ጋር አብራችሁ መብላት የለባችሁም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ፈሪሳውያንና ጻፎች ኃይማኖተኛ ሰዎች ኃጢአተኛ ብለው ከሚያስቧቸው ሰዎች ጋር አብረው መሆን እንደሌለባቸው ያምኑ ነበር፡፡ “እናንተ” የሚለው ገላጭ ብዙ ቁጥር አመልካች ነው፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
x
“የኃይማኖት መሪዎቹ ለኢየሱስ … አሉት”
ኢየሱስ ሰዎቹ ከዚህ ቀደም የሚያውቁትን ነገር ደግመው እንዲያስቡ በማለት ይሄንን ጥያቄ ይጠይቃቸዋል፡፡ ይህ በአረፍተ ሃሳብ መልክ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሙሽራው ከእነርሱ ጋር እያለ ዕድምተኞቹ ጹሙ የሚላቸው ማንም የለም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“እንግዶቹ” ወይም “ወዳጆች” እነዚህ ከሚያገባ ወንድ ጋር ሆነው አብረው ደስታውን የሚጋሩ ሰዎች ናቸው፡፡
መጾም ሐዘንን ማሳያ ነው፡፡ የኃይማኖት መሪዎቹ ሙሽራው አብሯቸው እያለ ዕድምተኞቹ ሊጾሙ እንደማይችሉ ገብቷቸዋል፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“በቅርብ” ወይም “አንድ ቀን”
ኢየሱስ ራሱን ከአንድ ሙሽራ ጋር ደቀ መዛሙርቱን ደግሞ ከሚዜዎች ጋር በንጽጽር ያቀርባል፡፡ ዘይቤውን አያብራራውም ስለዚህ ትርጉም ላይ እጅግ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ብቻ ዘይቤው ይብራራ፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ በሌዊ ቤት ተገኝተው ለነበሩት ጻፎችና ፈሪሳውያን አንድ ታሪክ ይነግራቸዋል፡፡ (ተምሳሌቶች የሚለውን ይመልከቱ)
ማንም ቦጭቆ . . . አይጠቀምም . . . እርሱ . . . እርሱ” ወይም “ሰዎች ቀድደው . . . አይጠቀሙበትም . . . እነርሱ . . . እነርሱ
ማደስ
ይህ ግምታዊ አርፍተ ነገር ለምን አንድ ሰው በዚያ መንገድ አንድን ልብስ እንደማያድስ ምክንያትን ይሰጣል፡፡ (ግምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“አይገጥምም” ወይም “ተመሳሳይ አይሆንም”
“የወይን ፍሬ ጭማቂ።” ይህ ያልፈላ የወይን ጠጅን ይወክላል፡፡
እነዚህ ከእንስሳ ቆዳ የተሰሩ መያዣ ከረጢቶች ናቸው፡፡ “የወይን ከረጢቶች” ወይም “ከቆዳ የተሰሩ ከረጢቶች” ተብለው መጠራትም ይችላሉ፡፡
አዲሱ ወይን ሲፈላና ቆዳውን ሲወጥረው ያረጀውን ቆዳ ያፈነዳዋል ምክንያቱም መለጠጥ ስለማይችል ነው፡፡ ኢየሱስ ይናገር የነበረውን ያዳምጡ የነበሩ ሰዎች ስለ ወይን መፍላትና ይዞታ መጨመር የሚረዱ ሰዎች ነበሩ፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወይኑ ከከረጢቶቹ ውስጥ ወጥቶ ይፈስሳል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“አዲስ አቁማዳዎች” ወይም “አዲስ የወይን ከረጢቶች” ይህ ጥቅም ላይ ያልዋለ አቁማዳን ይወክላል፡፡
ይህ ዘይቤ የኃይማኖት መምህሮችን አሮጌ ትምህርት ከኢየሱስ አዲስ ትምህርት ጋር አነጻጽሮ ያቀርባል፡፡ የዚህ ንግግር ዋና ነጥብ የድሮ ትምህርትን መስማት የለመዱ ሰዎች ኢየሱስ የሚያስተምረውን አዲስ ትምህርት ለመስማት ፈቃደኛ አለመሆናቸው ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“የፈላ ወይን ጠጅ”
“ስለዚህም አዲሱን ወይን ለመሞከር ፈቃደኛ አይሆንም” የሚለውን መጨመር አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እናንተ” የሚለው የድርጊት ባለቤት መግለጫ ባለ ብዙ ቁጥር ሲሆን ደቀ መዛሙርቱን ይወክላል፡፡ (የሁለተኛ መደብ ቅርጾች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ክስተት መጀመሩን ያሳያል፡፡ ቋንቋችሁ ይህን ማሳያ መንገድ ካለው እሱን መጠቀም ይመከራል፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሰዎች የበለጠ ስንዴ ለማብቀል ስንዴ ዘርተውባቸው የሚገኙ ሰፋፊ የመሬት ክፍልፋዮች ናቸው፡፡
ይህ ረዥም ሳር የሚመስል የአንድ ጥራጥሬ ተክል ጫፍ ላይ የሚገኝ የተክሉ ክፍል ነው፡፡ ሊበሉ የሚችሉና የበሰሉ የተክሉ ፍሬዎችን ይይዛል፡፡
ይህን የሚያደርጉት የጥሬውን ፍሬዎች ለመለየት ነው፡፡ ይህ ግልጽ ተደርጎ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእጃቸው መሃል አድርገው ያሹአቸው ገለባውን ከፍሬው ለመለየት ነው (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን ጥያቄ የጠየቁት ደቀ መዛሙርቱን ሕግን በመጣስ ሊከሷቸው ፈልገው ነው፡፡ ይህ በአረፍተ ሃሳብ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በሰንበት ቀን ጥራጥሬ መቅጠፍ ከእግዚአብሔር ሕግ ጋር ይቃረናል” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ፈሪሳውያን አንድ እፍኝ ጥራጥሬን አሽቶ መብላትን የሚያክል ትንሽ ድርጊትን ራሱ ስራ እንደመስራት ይቆጥሩ ነበር፡፡ ይህ በግልጽ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ስራን እየሰራችሁ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ፈሪሳውያን ከቅዱስ መጻሕፍት ባለመማራቸው ይገስጻቸዋል፡፡ ይህ በአረፍተ ሃሳብ መልክ ሊጻፍ ይችላል፡፡. አማራጭ ትርጉም፡- “ካነበባችሁት ነገር መማር ነበረባችሁ …. እርሱ ራሱ” ወይም “በእርግጠኝነት አንብባችኋል … እርሱ ራሱ” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ጻፎችና ፈሪሳውያን ኢየሱስ በሰንበት ቀን አንድ ሰውን ሲፈውስ ይመለከታሉ፡፡
ይህ ሌላ የሰንበት ቀን ሲሆን ኢየሱስም በምኩራብ ነበር፡፡
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ክስተት መጀመሩን ያሳያል፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ገጸ ባህሪይን ያስተዋውቃል፡፡ (የአዲስና የቀድሞ ተሳታፊዎች መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
የሰውየው እጅ መዘርጋት እንዳይችል ሆኖ ተጎድቶ ነበር፡፡ የሰውየው እጅ ቡጢ በሚመስል ሁኔታ ታጥፎ የነበረ እንደነበርና መታጠፉም ትንሽና የተሸበሸበ እንዳስመሰለው ይገመታል፡፡
“በትኩረት ኢየሱስን እየተመለከቱት ነበር”
“ማግኘት ፈልገው”
“ከሁሉም ፊት።” ኢየሱስ ሰውየው ሁሉም ሰው ሊያየው በሚችልበት ቦታ ላይ እንዲቆም ፈልጎ ነበር፡፡
“ለፈሪሳውያኑ አላቸው”
ኢየሱስ ይህንን ጥያቄ ለፈሪሳውያን የሚጠይቃቸው በሰንበት ቀን ሰው መፈወሱ ትክክል እንደነበረ ፈሪሳውያን እንዲያምኑ ለማድረግ ነው፡፡ ስለዚህ የዚህ ጥያቄ ዓላማ መልስ ፍለጋ አይደለም፣ ይልቁንም እውነት እንደሆነ የሚያውቁትን ነገር እንዲያምኑ ለማድረግ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ኢየሱስ “እጠይቃችኋለሁ” ይላል፣ ስለዚህ ይህ ጥያቄ እንደሌሎች መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች በአረፍተ ሃሳብ ቅርጽ ተቀይሮ መጻፍ የሚችል አይደለም፡፡ ይህ ጥያቄ የጥያቄነት ቅርጹን ጠብቆ መተርጎም አለበት፡፡ (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ለሊቱን ሙሉ ከጨረሰ በኋላ አስራ ሁለት ሐዋርያትን ይመርጣል፡፡
ይህ ሐረግ የታሪኩ አዲስ ክፍል መጀመሩን ያሳያል፡፡ (የአዲስ ሁነት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
“በዚያን ጊዜ” ወይም “ይህ ከሆነ ብዙም ሳይቆይ” ወይም “በዚያን ጊዜ አካባቢ አንድ ቀን”
“ኢየሱስ ወጣ”
“ጠዋት በሆነ ጊዜ” ወይም “በቀጣዩ ቀን”
“አስራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርት መረጠ”
“ደግሞም ሐዋርያት አድረጋቸው” ወይም “እናም ሐዋርያት አድርጎ ሾማቸው”
ሉቃስ የሐዋርያቱን የስም ዝርዝር ጻፈ፡፡ ዩኤልቢ የሚባለው ትርጉም የስም ዝርዝሩን ለመጀመር እነዚህን ቃላት ይጠቀማል፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የስምኦን ወንድም እንድርያስ”
x
ምንም እንኳ ኢየሱስ በተለየ ሁኔታ በቀጥታ የተናገረው ለደቀ መዛሙርቱ ቢሆንም በአካባቢው ሆነው ሲሰሙ የነበሩ ብዙ ሰዎች ነበሩ፡፡
“ከመረጣቸው ከአስራ ሁለቱ ጋር” ወይም “ከአስራ ሁለቱ ሐዋርያት ጋር”
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኢየሱስ እንዲፈውሳቸው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኢየሱስ በእርኩስ መንፈስ ይሰቃዩ የነበሩ ሰዎችንም ፈወሰ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“በእርኩስ መናፍስት ይቸገሩ የነበሩ” ወይም “በክፉ መናፍስት ቁጥጥር ስር የነበሩ”
“ሰዎችን ለመፈወስ ኃይል ነበረው” ወይም “ኃይሉን ሰዎችን ለመፈወስ ይጠቀም ነበር”
ይህ ቃል ሶስት ጊዜ ይደገማል፡፡ በእያንዳንዱ ጊዜም እግዚአብሔር ለተወሰኑ ሰዎች የሚያደርገውን ቸርነት ወይም እነዚያ ሰዎች ያሉበት ሁኔታ አዎንታዊ ወይም ጥሩ እንደሆነ ይናገራል፡፡
“ድሃ የሆናችሁ እናንተ የእግዚአብሔርን ቸርነት ትቀበላላችሁ” ወይም “ድሃ የሆናችሁ እናንተ ትጠቀማላችሁ”
መንግስት የሚለው ቃል መግለጫ የሌላቸው ቋንቋዎች “እግዚአብሔር ንጉሳችሁ ነውና” ወይም “እግዚአብሔር ገዢያችሁ ነውና” ሊሉ ይችላሉ፡፡
x
“የእግዚአብሔርን ቸርነት ትቀበላላችሁ” ወይም “ትጠቀማላችሁ” ወይም “እንደዛ መሆን ለእናንተ ምንኛ መልካም ነው”
“ሲቃወሟችሁ”
“ከሰው ልጅ ጋር የተያያዛችሁ ስለሆናችሁ” ወይም “የሰው ልጅንም ስለሚቃወሙት”
“እነዚህን ነገሮች ሲያደርጓችሁ” ወይም “ያ ነገር በተከሰተ ጊዜ”
ይህ ፈሊጥ “እጅግ ደስተኛ ሁኑ” ማለት ነው፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
“ትልቅ ክፍያ” ወይም “መልካም ስጦታዎች”
“ምንኛ ክፉ ነገር ይጠብቃችኋል!” ወይም “ምንኛ የከፋ ሐዘን ውስጥ ትገቡ ይሆን”
እዚህ ላይ “ሰዎች” የሚለው ቃል ሁሉንም የሕዝብ ክፍል ያካትታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝብ ሁሉ ሲናገሩላችሁ” ወይም “ሁሉም ሰው ሲናገሩላችሁ” (ተባዕታይ ቃላቶች ሴቶችን ሲጨምር የሚለውን ይመልከቱ)
“አባቶቻቸውም ለሐሰት ነቢያት መልካምን ነገር ይናገሩላቸው ነበር”
ኢየሱስ ለደቀመዛሙርቱና አብረው ሆነው ይሰሙ ለነበሩት ሕዝብ መናገሩን ይቀጥላል፡፡
ኢየሱስ አሁን ለደቀመዛሙርት ብቻ ሳይሆን በዚያ ለነበሩት ሰዎች ለሁሉም መናገር ይጀምራል፡፡ (የአዲስና የቀድሞ ተሳታፊዎች መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ያሉት እያንዳንዱ ትዕዛዛት በቀጣይነት መደረግ ያለባቸው ናቸው፣ አንድ ጊዜ ብቻ የሚደረጉ አይደሉም፡፡
ይህ መውደድ ያለባቸው ጠላቶቻቸውን ብቻና ወዳጆቻቸውን መውደድ የለባቸውም ለማለት አይደለም፡፡ ይህ በግልጽ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወዳጆቻችሁን ብቻ ሳይሆን ጠላቶቻችሁንም ውደዱ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፣ ዋናው ነጥብ ላይም አጽንኦት ይሰጣሉ፡፡ (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
የሚባርከው እግዚአብሔር ነው፡፡ ይህ ግልጽ ተደርጎ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እንዲባርካቸው ጠይቁ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
x
“ማንም ሰው ቢመታህ”
“አንደኛውን ጉንጭህን”
የሚያጠቃው ሰውዬ በሰውየው ላይ ምን እንደሚያደርስ ግልጽ አድርጎ መጻፍ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ፊትህን አዙረህ ሌላኛውን ጉንጭህንም እንዲመታህ ስጠው” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከመውሰድ አታግደው”
“ማንም ሰሰው አንድን ነገር ቢጠይቅህ ስጠው”
“መልሶ እንዲሰጥህ አትጠብቅ” ወይም “መልሶ እንዲሰጥህ አትጠይቀው”
በአንዳንድ ቋንቋዎች ቅደም ተከተሉን መለወጥ የተለመደ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለሰዎች ማድረግ ያለባችሁ እናንተ እነርሱ እንዲያደርጉባችሁ እንደምትፈልጉት ነው” ወይም “ለሰዎች ማሰብ ያለባችሁ እነርሱ ለእናንተ እንዲያስቡ በምትፈልጉት መንገድ ነው”
“ምን ዋጋ ታገኛላችሁ?” ወይም “ያንን በማድረጋችሁ ምን አይነት ምስጋናን ታተርፋላችሁ” ይህ በአረፍተ ሃሳብ ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡. አማራጭ ትርጉም፡- “ያንን በማድረጋችሁ ምንም ሽልማትን አታገኙም” ወይም “ያንን በማድረጋችሁ እግዚአብሔር ምንም ሽልማትን አይሰጣችሁም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
የሙሴ ሕግ አይሁዳውያን እርስ በርስ በተበዳደሩት ገንዘብ ላይ ወለድን እንዳይቀበሉ ያዝዛል፡፡ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሰጣችሁት ሰው የሰጣችሁትን ነገር እንዲመልስላችሁ ሳትጠብቁ” ወይም “የሰጣችሁት ሰው ምንም ነገር እንዲመልስላችሁ ሳትጠብቁ”
“ታላቅን ሽልማት ትቀበላላችሁ” ወይም “መልካም ክፍያን ታገኛላችሁ” ወይም “ባደረጋችሁት ነገር ምክንያት ጥሩ ስጦታን ታገኛላችሁ”
“ልጆች” የሚለውን ቃል በቋንቋችሁ ውስጥ የተለመደ የአንድ ሰውን ልጅ ለመግለጽ ጥቅም ላይ በሚውለው ቃል ተርጉሞ ማቅረብ ተመራጭ ነው፡፡
ልጆች የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል ምክንያቱም “የልዑል ልጅ” ከሚለው ከኢየሱስ ማዕረግ ጋር መመሳሰል ስለሌለበት ነው፡፡
“እርሱን የማያመሰግኑና ሰዎችና ክፉዎች የሆኑ”
ይህ እግዚአብሔርን ይወክላል፡፡ ይህን በቋንቋችሁ ውስጥ ስጋዊ አባትን በሚወክለው ቃል መተርጎም ቢቻል ይመረጣል፡፡
“ሰው ላይ አትፍረዱ” ወይም “የመረረ ነቀፋ በሰው ላይ አታድርሱ”
“ስለዚህም እናንተ”
x
ኢየሱስ የሚሰጠው ማን እንደሆነ ግልጽ አድርጎ አይናገርም፡፡ ሊሆን የሚችለው፡ 1) “የሆነ ሰው ይሰጣችኋል” ወይም 2) “እግዚአብሔር ይሰጣችኋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ኢየሱስ እግዚአብሔርን ወይም በቸርነት የሚሰጡትን ሰዎችን እንደ አንድ ቸር ነጋዴ አድርጎ ያቀርባቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተጨቆነ የተነቀነቀና የተትረፈረፈ መጠን ያለውን ሞልቶ በጭናችሁ ላይ ያፈስሳል” ወይም “ቸር የጥራጥሬ ነጋዴ ጥራጥሬን ጨቁኖና ነቅንቆ መጠኑም ሞልቶ እስኪፈስ ድረስ ብዙ አድርጎ እንደሚሰጥ፣ ለእናንተም በቸርነት እንዲሁ ይሰጧችኋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ትልቅ መጠን ያለው”
ኢየሱስ ማን እንደሚሰፍርላቸው በግልጽ አይናገርም፡፡ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት፡ 1) “እነርሱ ይሰፍሩላችኋል” ወይም “እግዚአብሔር ይሰፍራችኋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ የንግግሩን ዋና ሃሳብ ለማጠንከር አንዳንድ ምሳሌዎችን ይጨምራል፡፡ (ተምሳሌቶች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ሰዎቹ ኪዚህ በፊት ያውቁ የነበረውን ነገር ደግመው እንዲያስ ለማድረግ ይህን ጥያቄ ይጠይቃቸዋል፡፡ ይህ በአረፍተ ነገር ቅርጽ ደግሞ መጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሁላችንም አንድ ዕውር ሰው ሌላ ዕውር ሰውን መንገድ ሊመራ እንደማይችል እናውቃለን” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ይሄን ጥያቄ የጠየቀው ሰዎቹ የሌላን ሰው ኃጢአት ከመመልከታቸው በፊት የራሳቸውን ኃጢአት መመልከት እንዳለባቸው ለመሞገት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በራስህ አይን ውስጥ ያለውን ምሰሶ ትተህ በወንድምህ አይን ያለውን … አትመልከት” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤ ሌላ አማኝ የሚያደርጋቸውን ጥቃቅን ስህተቶችን ይወክላል፡፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጠብታ” ወይም “ጉድፍ” ወይም “የአቧራ ብናኝ”፡፡ የሰው አይን ውስጥ ሊገባ የሚችል በጣም ትንሽ ነገርን የሚወክል ቃል ካለ እሱን መጠቀም ይቻላል፡፡
እዚህ ላይ “ወንድም” የሚለው ሌላ አይሁዊን ወይም በኢየሱስ ክርስቶስ የሚያምን ሌላ ሰውን ይወክላል፡፡
ይህ ዘይቤ የአንድ ሰውን ትልልቅ የሚባሉ ጥፋቶችን የሚወክል ነው፡፡ ግንድ በአንድ ሰው አይን ውስጥ ቃል በቃል ሊገባ አይችልም፡፡ ኢየሱስ አጋንኖ የሚያወራው አንድ ሰው የሰውን ጥቃቅን ጥፋቶች ከማየቱ በፊቱ የራሱን ትልልቅ ጥፋቶች መመልከት እንዳለበት አጽንኦት ለመስጠት ነው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ እና ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ምሰሶ” ወይም “ሳንቃ”
ኢየሱስ ይሄን ጥያቄ የሚጠይቀው ሰዎቹ የሰው ኃጢአት ላይ ትኩረት ከማድረግ ይልቅ በራሳቸው ኃጢአቶች ላይ ትኩረት ማድረግ እንዳለባቸው ለመሞገት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በአይንህ … ማለት የለብህም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች አንድን ዛፍ መልካም ወይ ክፉ መሆኑንና ምን ዓይነት ዛፍ መሆኑን ከሚያፈራው ፍሬ ማወቅ ይችላሉ፡፡ ኢየሱስ አንድን ሰው ከሚያደርገው ድርጊት ምን ዓይነት ሰው እንደሆነ ማወቅ እንደምንችል ለማሳየት ይሄንን ንግግር እንደ ዘይቤ ይጠቀመዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ምክንያቱም ስላለ” ይህ የሚያሳየው ቀጥሎ የሚናገረው ነገር ወንድሞች ላይ ለምን መፍረድ እንደማይገባ ምክንያቱን እንደሚያመለክት ነው፡፡
“ጤናማ ዛፍ”
እየበሰበሰ ያለ ፍሬ ወይም መጥፎ ወይም ዋጋ የሌለው ፍሬ
እዚህ ላይ ኢየሱስ የአንድ ሰውን ሃሳብ ሰውየው ካለው ከመልካም ወይም ከክፉ መዝገብ ጋር አነጻጽሮ ያቀርባል፡፡ መልካም ሰው መልካም ሃሳቦችን ሲያስብ መልካም ድርጊቶችን በመፈጸም ይጠመዳል፡፡ ክፉ ሰው ክፉ ሃሳቦችን ሲያስብ ክፋት ያለባቸውን ድርጊቶች በመስራት ይጠመዳል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መልካም” የሚለው ቃል ጻድቅ ወይም መልካም ሥነ ምግባር ያለው የሚለውን ይወክላል፡፡
እዚህ ላይ “ሰው” የሚለው ወንድ ወይም ሴት የሆነን ሰው ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡-“መልካም ሰው” (ተባዕታይ ቃላቶች ሴቶችን ሲጨምር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የአንድ ሰው መልካም ሃሳቦች በዚያ ሰው ልብ ውስጥ እንደሚቀመጥ እንደ መዝገብ ተደርጎ ተመስሏል፡፡ “ልብ” የሚለው ደግሞ የአንድን ሰው ውስጣዊ ማንነት ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በውስጡ ከሚያኖረው ከመልካም ነገር” ወይም “እርሱ ዋጋ የሚሰጣቸው መልካም ነገሮች” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
መልካም የሆነውን ያፈራል ማለት መልካም ስራዎችን ይሰራል የሚለውን የሚያሳይ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መልካም የሆነውን ይሰራል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
x
ኢየሱስ እርሱ የሚያስተምረውን የሚቀበልን ሰው በድንጋይ መሰረት ላይ ቤቱን ሰርቶ ጎርፍ ቤቱን ከማያፈርስበት ሰው ጋር አነጻጽሮ ያቀርባል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ እርሱ የሚናገረውን ሰምቶ የማይታዘዘውን ሰው ቤቱን ያለመሰረት ሰርቶ ጎርፍ በመጣ ጊዜ ቤቱ ከሚፈርስበት ሰው ጋር አነጻጽሮ ያቀርባል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ግን” የሚለው ቃል ቀድሞ ከተነገረው ቤቱን መሰረት ላይ ከሰራው ሰው ጋር ጠንካራ የተቃራኒ ንጽጽር መኖሩን ያሳያል፡፡
አንዳንድ ሰዎች መሰረት ያለው ቤት ጠንካራ እንደሆነ ላያውቁ ይችላሉ፡፡ ተጨማሪ መረጃ መስጠት አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን ቤቱን ከመስራት በፊት መሬትን ቆፍሮ መሰረትን አልገነባም ነበር” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ቤቱን ከመሬት ጋር የሚያገናኘው የሕንጻው ክፍል፡፡ ኢየሱስ በኖረበት ጊዜ የነበሩ ሰዎች መሬቱን አለት ድንጋይ እስከሚያገኙ ድረስ ቆፍረው በአለቱ ላይ ነበር ቤቱን ይገነቡ የነበረው፡፡ አለቱ የቤቱ መሰረት ነበር፡፡
ኢየሱስ የመቶ አለቃውን አገልጋይ ወደፈወሰበት ወደ ቅፍርናሆም ይገባል።
የአነጋገር ዘይቤ የሆነው “እየሰሙት”፣ እርሱ የተናገረውን እንዲሰሙት ስለመፈለጉ አጽንዖት ይሰጣል። እ.ት፡ “ይሰሙት ለነበሩት ሰዎች” ወይም “ለተገኘው ሕዝብ” ወይም “ሕዝቡ እንዲሰሙ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ሁነትን ይጀምራል። (አዲስ ሁነትን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
“የመቶ አለቃው ከፍ ያለ ቦታ የሚሰጠው” ወይም “ያከብረው የነበረ”
“አብሮት ሄደ”
ድርብ አሉታው ሊቀየር ይችላል። አ.ት፡ “ወደ ቤቱ ሲቃረብ” (ድርብ አሉታ የሚለውን ተመልከት)
የመቶ አለቃው ኢየሱስን በትህትና እያነጋገረው ነበር። አ.ት፡ “ወደ ቤቴ ለመምጣት ራስህን አታድክም” ወይም “ላስቸግርህ አልፈልግም”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙ “ወደ ቤቴ መምጣት” ማለት ነው። የአንተ ቋንቋ “ወደ ቤቴ መምጣት” የሚል ትርጉም ያለው የአነጋገር ዘይቤ ካለው እዚህ ጋ ልትጠቀምበት ያስፈልግህ እንደሆነ አስብበት። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ በመናገር ብቻ አገልጋዩን ሊፈውሰው እንደሚችል የመቶ አለቃው ተረድቷል። እዚህ ጋ “ቃል” የሚያመለክተው ትዕዛዝን ነው። አ.ት፡ “ትዕዛዝ ብቻ ስጥ”
እዚህ ጋ “አገልጋይ” ተብሎ የተተረጎመው ቃል አብዛኛውን ጊዜ የሚተረጎመው “ወንድ ልጅ” ተብሎ ነው። ይህ ምናልባት አገልጋዩ ታዳጊ ወጣት እንደ ነበረ ወይም የመቶ አለቃው ለእርሱ ያለውን ፍቅር ይጠቁም ይሆናል።
“እኔም ደግሞ የምታዘዘው የበላይ አለኝ”
“በሥልጣኔ ሥር”
እዚህ ጋ “አገልጋይ” ተብሎ የተተረጎመው ቃል ለአገልጋይ የተለመደ ቃል ነው።
“በመቶ አለቃው ተደነቀ”
ኢየሱስ ይህንን ያለው ሊነግራቸው ስላለው አስገራሚ ነገር አጽንዖት ለመስጠት ነው።
ይህ የሚያመለክተው፣ ኢየሱስ የአይሁድ ሕዝብ እንዲህ ያለ እምነት እንዲኖራቸው መጠበቁን፣ እነርሱ ግን እንዳልነበራቸው ነው። አሕዛብ እንዲህ ያለ እምነት እንዲኖራቸው አልጠበቀም፣ ሆኖም ይህ ሰው ነበረው። ይህንን ጠቋሚ መረጃ መጨመር ይኖርብህ ይሆናል። አ.ት፡ “እንደዚህ አሕዛብ የሚታመንብኝን አንድም እስራኤላዊ አላገኘሁም!”
እነዚህ የመቶ አለቃው የላካቸው ሰዎች መሆናቸው ግልጽ ነው። ይህ በአ.ት፡ “ሮማዊው ባለሥልጣን ወደ ኢየሱስ ልኳቸው የነበሩ ሰዎች”
ኢየሱስ የሞተውን ሰው ወደ ፈወሰበት ወደ ናይን ከተማ በመሄድ ላይ ነው።
የከተማይቱ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“እነሆ” የሚለው ቃል በታሪኩ ውስጥ ስላለው የሞተ ሰው ሊያስተዋውቀን ያነቃናል። የአንተ ቋንቋ ይህንን አሳብ መግለጫ መንገድ ይኖረው ይሆናል። አ.ት፡ “አንድ የሞተ ሰው ነበር፣ እርሱም” (አዲስና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች የሞተውን ሰው ተሸክመው ከከተማይቱ ይወጡ ነበር” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ብዙ ሕዝብ ነበሩ፤ ተሸክመውት ወጡ፤ እርሱም ለእናቱ ብቸኛ ልጇ ነበር፣ እርሷም መበለት ነበረች”። ይህ ስለ ሟቹ ሰውና ስለ እናቱ ዳራዊ መረጃ ነበር። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ባሏ የሞተባትና ሁለተኛ ያላገባች ሴት
“በጣም አዘነላት”
x
ይህ ኢየሱስ ሞቶ የነበረውን ሰው በመፈወሱ ምክንያት የሆነውን ነገር ይነግረናል።
“ሁሉም ፍርሐት ሞላባቸው”። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሁሉም በጣም ፈሩ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ያመለክቱ የነበሩት ወደ አንድ ማንነቱ ወዳልታወቀ ነቢይ ሳይሆን ወደ ኢየሱስ ነበር። እዚህ ጋ “ተነሥቷል” የሚለው ቃል “እንዲሆን ተደርጓል” ለሚለው የአነጋገር ዘይቤ ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ከእኛ አንዱን ታላቅ ነቢይ አድርጎታል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ እና የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
የዚህ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም “አስቧቸዋል” የሚል ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ይህ ወሬ” የሚያመለክተው ሕዝቡ በቁጥር 16 ላይ ይናገሩት የነበሩትን ነገር ነው። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሕዝቡ ይህንን የኢየሱስን ዝና አሰራጩት” ወይም “ሕዝቡ የኢየሱስን ዝና ለሌሎች ነገሯቸው”
“ይህ ዝና” ወይም “ይህ መልዕክት”
ዮሐንስ ከደቀ መዛሙርቱ ሁለቱን ኢየሱስን እንዲጠይቁት ይልካቸዋል።
ይህ በታሪኩ ውስጥ ስላለው አዲስ ሁነት ያስተዋውቃል። (አዲስ ሁነትን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
“ለዮሐንስ ነገሩት”
“ኢየሱስ ሲያደርጋቸው የነበሩትን ነገሮች ሁሉ”
ይህ ዐረፍተ ነገር፣ አንድ ግልጽ የሆነ ትዕምርተ ጥቅስ እንዲኖረው እንደገና ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎቹ ‘እየመጣህ ያለኸው አንተ ነህ? ወይስ ሌላ እንጠብቅ’ ብለው እንዲጠይቁት አጥማቂው ዮሐንስ የላካቸው መሆኑን ተናገሩ” ወይም “ሰዎቹ፣ ‘እየመጣህ ያለኸው አንተ ትሆን እንደሆን ወይም ሌላ መጠበቅ ይኖርብን እንደሆን እንድንጠይቅህ አጥማቂው ዮሐንስ ወደ አንተ ልኮናል’ አሉት”። (ግልጽ የሆነና ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ተመልከት)
“ሌላ እንጠብቅ?” ወይም “ሌላን ሰው እንጠባበቅ?”
“በዚያን ጊዜ”
ፈውሱን እንደገና መናገር ይጠቅም ይሆናል። አ.ት፡ “ከክፉ መናፍስት ፈወሳቸው” ወይም “ሰዎችን ከክፉ መናፍስት ነጻ አወጣቸው” (See: Ellipsis)
“ለዮሐንስ መልዕክተኞች እንዲህ አላቸው” ወይም “ዮሐንስ ለላካቸው መልዕክተኞች እንዲህ አላቸው”
“ለዮሐንስ ንገሩት”
“የሞቱ ሰዎች እንደገና በሕይወት እንዲኖሩ ተደርገዋል”
“ድኾች ሰዎች”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በሥራዎቼ ምክንያት በእኔ ማመኑን የማያቋርጠውን ሰው እግዚአብሔር ይባርከዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“የማያቋርጡ ሰዎች የተባረኩ ናቸው” ወይም “ማንም የማያቋርጥ ሰው የተባረከ ነው” ወይም “የ . . . ማንም ቢሆን የተባረከ ነው”። ይህ አንድ ተለይቶ የታወቀ ሰው አይደለም።
የዚህ ድርብ አሉታ ትርጉም “በእኔ ማመኑን የሚቀጥል” (ድርብ አሉታ የሚለውን ተመልከት)
“ሙሉ በሙሉ በእኔ የሚታመን”
x
“ነቢያት ስለ እርሱ የጻፉለት ነቢይ እርሱ ነው” ወይም “ከረጅም ዓመታት በፊት ነቢያት የጻፉለት ሰው ዮሐንስ ነው”
በዚህ ቁጥር ኢየሱስ ከትንቢተ ሚልክያስን በመጥቀስ፣ ሚልክያስ የተናገረለት መልዕክተኛ ዮሐንስ መሆኑን ይናገራል።
የዚህ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም፣ “በፊት ለፊትህ” ወይም “ከአንተ ቀድሞ እንዲሄድ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
በትዕምርተ ጥቅሱ ውስጥ እግዚአብሔር የሚናገረው ለመሲሑ ስለ ነበረ “የአንተ” የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው።
ኢየሱስ የሚናገረው ለሕዝቡ ስለሆነ “አንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥርን አመልካች ነው። ኢየሱስ ይህንን የሚለው ቀጥሎ ለሚናገረው አስገራሚ እውነት አጽንዖት ለመስጠት ነው።
“ሴቶች ከወለዷቸው መካከል”። ይህ ሰዎችን ሁሉ የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በሕይወት ከነበሩት ሰዎች ሁሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የሚበልጠው ዮሐንስ ነው”
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር በሚመሠርተው መንግሥት ውስጥ አባል የሚሆነውን ማንኛውንም ሰው ነው።
በእግዚአብሔር መንግሥት ውስጥ የሰዎች መንፈሳዊ ሁኔታ መንግሥቱ ከመመሥረቱ በፊት ከነበራቸው የሚበልጥ ይሆናል። አ.ት፡ “የመንፈሳዊ ሕይወታቸው ደረጃ ከዮሐንስ ይልቅ ከፍ ያለ ይሆናል”
የዚህ መጽሐፍ ደራሲ የሆነው ሉቃስ ሰዎች ለዮሐንስና ለኢየሱስ ስላሳዩት ምላሽ አስተያየቱን ይሰጣል።
ለበለጠ ግልጽነት የዚህ ቁጥር ቅደም ተከተል ሊስተካከል ይችላል። አ.ት፡ “ቀረጥ ሰብሳቢዎቹን ጨምሮ በዮሐንስ የተጠመቁ ሰዎች ሁሉ ይህንን በሰሙ ጊዜ እግዚአብሔር ጻድቅ መሆኑን መሰከሩ”
“እግዚአብሔር ጻድቅ መሆኑን አሳይቷል አሉ” ወይም “እግዚአብሔር በጽድቅ አድርጓል ብለው መሰከሩ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ዮሐንስ እንዲያጠምቃቸው ፈቅደው ነበርና” ወይም “ዮሐንስ አጥምቋቸው ነበርና” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“እግዚአብሔር እንዲያደርጉ የፈለገባቸውን አልተቀበሉም” ወይም “እግዚአብሔር የነገራቸውን ላለመታዘዝ መረጡ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ዮሐንስ እንዲያጠምቃቸው አልፈቀዱም ነበር” ወይም “የዮሐንስን ጥምቀት አልተቀበሉም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ ስለ አጥማቂው ዮሐንስ ለሕዝቡ መናገሩን ይቀጥላል።
ኢየሱስ ንጽጽርን ለማስተዋወቅ እነዚህን ጥያቄዎች ይጠይቃል። እነዚህ እንደ መግለጫ ሊጻፉ ይችላሉ። አ.ት፡ “ይህንን ትውልድ የማነጻጽረውና ምን እንደሚመስሉ የምገልጸው እንደዚህ ነው” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ንጽጽር መሆኑ የተነገረባቸው ሁለት መንገዶች ናቸው።
ኢየሱስ በሚናገርበት ጊዜ በሕይወት የነበሩ ሰዎች ማለት ነው።
እነዚህ ቃላት የኢየሱስ ንጽጽር ጅማሬዎች ናቸው። ሕዝቡ፣ በሌሎች ልጆች ሥራ በፍጹም እንደማይረኩ ልጆች መሆናቸውን ኢየሱስ ይናገራል። (ተነጻጻሪ የሚለውን ተመልከት)
ሰዎች ሸቀጦቻቸውን ለመሸጥ የሚመጡበት ሰፊ ሜዳ
“እናንተ ግን ከሙዚቃው ጋር አልዘፈናችሁም”
“እናንተ ግን ከእኛ ጋር አላለቀሳችሁም”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “አዘውትሮ መጾም” ወይም 2) “የተለመደውን ምግብ አለመብላት” የሚሉት ናቸው።
ኢየሱስ የሚጠቅሰው ሕዝቡ ስለ ዮሐንስ ይናገሩ የነበሩትን ነው። ይህ ያለ ቀጥተኛ ትዕምርተ ጥቅስ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አጋንንት አለበት ትላላችሁ” ወይም “አጋንንት እንዳለበት አድርጋችሁ ትከሱታላችሁ” (ግልጽ የሆነና ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ተመልከት)
ኢየሱስ ወደ ራሱ ማመልከቱን ሕዝቡ እንደሚረዱ ጠብቋል። አ.ት፡ “የሰው ልጅ የሆንኩ እኔ” (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ተደርጎ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እርሱ ከኃጢአተኞች … ሆዳምና ሰካራም ሰው ነው ትላላችሁ” ወይም “ከኃጢአተኞች… በመብላቱና ብዙ በመጠጣቱ ምክንያት ትከሱታላችሁ” (ግልጽ የሆነና ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ተመልከት)
“የሰው ልጅ” የሚለውን “የሰው ልጅ የሆንኩ እኔ” ብለህ ተርጉመህ ከሆነ አንደኛ መደብን በመጠቀም ቀጥተኛ እንዳልሆነ መግለጫ አድርገህ መናገር ትችላለህ። አ.ት፡ “ከኃጢአተኞች… ሆዳምና ሰካራም እንደሆንኩ ትናገራላችሁ” (ቀጥተኛ የሆነና ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ እና አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
“ንፉግ በላተኛ ነው” ወይም “ባለማቋረጥ ብዙ ምግብ ይበላል”
“ጠጪ” ወይም “ባለማቋረጥ የሚያሰክር መጠጥ አብዝቶ ይጠጣል”
ይህ ምናልባት ጥበበኞች ሰዎች ሕዝቡ ኢየሱስንና ዮሐንስን መቃወም እንዳልነበረባቸው የሚገነዘቡ መሆናቸውን ለማስተማር ኢየሱስ ከሁኔታው ጋር ያዛመደው ምሳሌአዊ አነጋገር ይሆናል።
ፈሪሳዊው በቤቱ እንዲበላ ኢየሱስን ይጋብዘዋል።
አንድ ፈሪሳዊ በቤቱ ምግብ እንዲበላ ኢየሱስን ይጋብዘዋል።
ይህ የታሪኩ አዲስ ክፍል መጀመሩን፣ በታሪኩ ውስጥም ፈሪሳዊውን ማስተዋወቁን ያመለክታል። (አዲስ ሁነትን ማስተዋወቅ፣ አዲስና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
“ገበታው ጋ ለመብላት ተቀመጠ”። ወንዶች በምግቡ ዙሪያ በምቾት ጋደም ማለታቸውና እንዲህ ያለውን እራት ዘና ብለው መብላታቸው የተለመደ ነበር።
“እነሆ” የሚለው ቃል በታሪኩ ውስጥ ስላለ አዲስ ሰው ያነቃናል። የአንተ ቋንቋ ይህንን የሚገልጽበት መንገድ ይኖረው ይሆናል። (አዲስ ሁነትን ማስተዋወቅ፣ አዲስና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
“በኃጢአት የተሞላ የኑሮ ዘይቤ የነበራት” ወይም “በኃጢአት ስለመኗሯ መጥፎ ምስክርነት የነበራት”። ምናልባት በሴተኛ አዳሪነት ትተዳደር የነበረች ሴት ትሆን ይሆናል።
“ከለስላሳ ድንጋይ የተሠራ ብልቃጥ”። አልባስጥሮስ ለስላሳና ነጭ የሆነ ድንጋይ ነው። ሰዎች ዋጋቸው ውድ የሆኑ ነገሮችን በአልባስጥሮስ ብልቃጦች ውስጥ ያስቀምጡ ነበር።
“ከሽቶ ጋር የተዋሐደ”። ዘይቱ ጥሩ መዓዛ እንዲኖረው ያስደረገው አንዳች ነገር ነበረበት። ሰዎች ጥሩ መዓዛ እንዲኖራቸው በራሳቸው ላይ ያስነኩት ወይም በልብሳቸው ላይ ይረጩት ነበር።
“በጸጉሯ”
“ሽቶ ቀባቻቸው”
“ለራሱ እንዲህ አለ”
ኢየሱስ ኃጢአተኛ የሆነች ሴት እንድትነካው በመፍቀዱ ነቢይ እንዳልሆነ ፈሪሳዊው አሰበ። አ.ት፡ “ኢየሱስ ነቢይ አለመሆኑ ግልጽ ነው፣ ምክንያቱም ነቢይ ቢሆን ኖሮ እየነካችው ያለችው ሴት ኃጢአተኛ መሆኗን ያውቅ ነበር”
ስምዖን፣ ኃጢአተኛ የሆነ ሰው እርሱን እንዲነካው አንድ ነቢይ በፍጹም መፍቀድ አይኖርበትም ብሎ ገምቷል። ይህ የግምቱ አካል በግልጽ መነገር ይችላል። አ.ት፡ “እርሷ ኃጢአተኛ ናት፣ እርሱ እንድትነካው መፍቀድ አይኖርበትም”
ይህ ኢየሱስን ወደ ቤቱ የጋበዘው ፈሪሳዊ ስም ነበር። ይህ ስምዖን ጴጥሮስ አይደለም።
ኢየሱስ ለፈሪሳዊው ስምዖን ለሚነግረው ነገር አጽንዖት ለመስጠት ታሪክ ይነግረዋል። (ምሳሌዎች የሚለውን ተመልከት)
“ሁለት ሰዎች ከአንድ የገንዘብ አበዳሪ ገንዘብ ተበደሩት”
“የ ‘500 ቀናት’ ደሞዝ”። “ዲናር” የዲናሪየስ ብዙ ቁጥር ነው። “ዲናሪየስ” ከብር ማዕድን የሚሠራ ሳንቲም ነበር። (መጽሐፍ ቅዱሳዊው ገንዘብ እና ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ሌላኛው ተበዳሪ ሃምሳ ዲናር ተበደረ” ወይም “የ ’50 ቀን’ ደሞዝ”
ኢየሱስ የስምዖንን ደካማ እንግዳ አቀባበል ከሴቲቱ ተግባር ጋር ማነጻጸሩን ይቀጥላል።
“ከዚያም ሴቲቱን እንዲህ አላት”
“ይቅር ተብለሻል”። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ኃጢአትሽን ይቅር ብዬሻለሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በማዕዱ ዙሪያ በአንድነት ጋደም ብለው” ወይም “በአንድነት ሲመገቡ”
የሃይማኖት መሪዎች ኃጢአትን ይቅር ማለት የሚችለው እግዚአብሔር ብቻ መሆኑን ያውቃሉ፣ ኢየሱስ እግዚአብሔር እንደነበረ ግን አላመኑም። ይህ ጥያቄ ምናልባት ወቀሳ እንዲሆን ሳይታሰብ አልቀረም። አ.ት፡ “ይህ ሰው ማን እንደሆነ ነው የሚያስበው? ኃጢአትን ይቅር ማለት የሚችለው እግዚአብሔር ብቻ ነው!” ወይም “ይህ ሰው እርሱ ብቻ ኃጢአትን ይቅር ለማለት የሚችለውን እግዚአብሔርን ለመሆን የሚሞክረው ለምንድነው?”
“በእምነትሽ ምክንያት ድነሻል”። የነገር ስም የሆነው “እምነት” እንደ ድርጊት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ስላመንሽ ድነሻል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ቁጥሮች ኢየሱስ በጉዞ ላይ እያለ ስለ ሰበከው ስብከት ዳራዊ መረጃ ይሰጣሉ።
ይህ ሐረግ እዚህ ጋ ጥቅም ላይ የዋለው የታሪኩን አዲስ ክፍል ለማመልከት ነው። (አዲስ ሁነትን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ኢየሱስ ከክፉ መናፍስት ነጻ ያወጣቸውና ከበሽታ ፈውሷቸው የነበሩ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሦስቱ ሴቶች ተጠቅሰዋል፡ ማርያም፣ ዮሐና፣ እና ሶስና (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች መግደላዊት ብለው የሚጠሯት ማርያም … ኢየሱስ ሰባት አጋንንት አስወጥቶላት የነበረች” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ዮሐና የኩዛ ሚስት ስትሆን ኩዛ ደግሞ የሔሮድስ ቤት ኃላፊ ነበር። “የሔሮድስ ቤት ኃላፊ የሆነው የኩዛ ሚስት ዮሐና” (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ኢየሱስንና ደቀ መዛሙርቱን በገንዘብ ይደግፉ ነበር”
ኢየሱስ ስለ መሬቱ ምሳሌ ለሕዝቡ ይነግራቸዋል። የምሳሌውን ትርጉም ለደቀ መዛሙርቱ ያብራራላቸዋል። (ምሳሌዎች የሚለውን ተመልከት)
“ወደ ኢየሱስ ይመጡ ነበር”
“አንድ ገበሬ እርሻ ላይ ዘር ለመዝራት ሄደ” ወይም “አንድ ገበሬ ጥቂት ዘር እርሻ ላይ ለመዝራት ሄደ”
“ከዘሩ ጥቂቱ ወደቀ” ወይም “ጥቂት ዘሮች ወደቁ”
x
ኢየሱስ ለሕዝቡ ምሳሌዎቹን መናገሩን ያበቃል።
የገበሬው ዘር መብቀል እንዳይችል ማዕድናቱን ሁሉ፣ ውሃውንና የፀሐይ ብርሃኑን የእሾኹ ተክል ወሰደው።
“ምርት አበቀለ” ወይም “ብዙ ዘር አበቀለ”
ይህ ማለት ከተዘራው ዘር ከመቶ ዕጥፍ በላይ የሆነ ማለት ነው።
በአንዳንድ ቋንቋዎች በሁለተኛ መደብ መጠቀም በይበልጥ የተለመደ ይሆናል። “የሚሰማ ጆሮ ያላችሁ እናንተ፣ ስሙ” (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ መናገር ይጀምራል።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የ… እውቀት እግዚአብሔር ሰጥቷችኋል” ወይም “የእግዚአብሔርን … መረዳት እንድትችሉ እግዚአብሔር አድርጓችኋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ የተደበቁ እውነቶች ናቸው፣ አሁን ግን ኢየሱስ ገልጧቸዋል።
“ለሌሎች ሰዎች”። ይህ የሚያመለክተው የኢየሱስን ትምህርት ያልተቀበሉትንና እርሱን ያልተከተሉትን ሰዎች ነው።
“ቢያዩም አይገነዘቡም”። ይህ ከነቢዩ ከኢሳይያስ የተጠቀሰ ጥቅስ ነው። አንዳንድ ቋንቋዎች የግሱን ባለቤት ማስታወቅ ያስፈልጋቸው ይሆናል። አ.ት፡ “ነገሮችን ቢያዩም አያስተውሏቸውም” ወይም “የሚሆኑትን ነገሮች ቢያዩም ምን ትርጉም እንዳላቸው አያስተውሉም”
“ቢሰሙም አያስተውሉም”። ይህ ከነቢዩ ከኢሳይያስ የተጠቀሰ ጥቅስ ነው። አንዳንድ ቋንቋዎች የግሱን ባለቤት ማስታወቅ ያስፈልጋቸው ይሆናል። አ.ት፡ “ትምህርትን ቢሰሙም እውነቱን አያስተውሉም”
ኢየሱስ ስለ መሬት የተናገረውን ምሳሌ ትርጉም ለደቀ መዛሙርቱ ማብራራት ይጀምራል።
“ዘሩ ከእግዚአብሔር የመጣው መልዕክት ነው”
“በመንገድ ዳር የወደቀው ዘር እርሱ”። ኢየሱስ ከሰዎች ጋር በማገናኘት ዘሩ ምን እንደሚሆን ይናገራል። አ.ት፡ “በመንገድ ዳር የወደቀው ዘር ሰዎችን ይወክላል” ወይም “በምሳሌው ውስጥ በመንገድ ዳር የወደቀው ዘር ሰዎችን ይወክላል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ዘሩ ሰው የሆነ ይመስል ኢየሱስ ስለ ሰዎች አንድ ነገር ለማሳየት በመፈለግ ስለ ዘር ይናገራል። አ.ት፡ “ሰዎች ላይ የሚሆነውን ያሳያል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ልባቸው” የሰዎችን አዕምሮ ወይም ውስጣዊ ማንነት የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ዲያብሎስ ይመጣና የእግዚአብሔርን መልዕክት ከውስጠኛው አስተሳሰባቸው ይወስደዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ዘሩን የሚለቅም ወፍ በምሳሌው ውስጥ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። ይህንን ስዕል ማሳየት የሚችልን ቃል በቋንቋህ ለመጠቀም ሞክር። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የዲያብሎስ ዓላማ እስከ ሆነ ድረስ እንደሚከተለው ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ዲያብሎስ፣ ‘አምነው መዳን የለባቸውም’ ብሎ ስለሚያስብ” ወይም “እንዳያምኑና እግዚአብሔር እንዳያድናቸው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በዐለታማ አፈር ላይ የወደቁት እነዚያ”። ኢየሱስ ከሰዎች ጋር በማገናኘት ዘሩ ምን እንደሚሆን ይናገራል። አ.ት፡ “በዐለታማው መሬት ላይ የወደቀው ዘር ሰዎችን ይወክላል” ወይም “በምሳሌው ውስጥ በዐለታማው መሬት ላይ የወደቀው ዘር ሰዎችን ይወክላል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ዐለታማው መሬት”
“መከራ በሚገጥማቸው ጊዜ”
የአነጋገር ዘይቤው ትርጉም “ማመናቸውን ያቆማሉ” ወይም “ኢየሱስን መከተላቸውን ያቆማሉ” የሚል ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“በእሾህ መካከል የወደቀው ዘር ሰዎችን ይወክላል” ወይም “በምሳሌው ውስጥ በእሾህ መካከል የወደቀው ዘር ሰዎችን ይወካላል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የዚህ ሕይወት ፍላጎት፣ ባለጸግነትና ደስታ ያንቃቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ሰዎች የሚጨነቁላቸው ነገሮች
“በዚህ ሕይወት ሰዎች የሚደሰቱባቸው ነገሮች”
ይህ ዘይቤአዊ አነጋገር የሚያመለክተው አረሙ የቡቃያውን ብርሃንና ማዕድናት በማቋረጥ ከዕድገት እንደሚገታቸው ነው። አ.ት፡ “አረም መልካሙን ቡቃያ ከማደግ እንደሚገታው የዚህ ሕይወት ፍላጎት፣ ብልጽግና እና ደስታም እነዚህን ሰዎች ፍሬአማ ከመሆን ይገታቸዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የደረሰ ፍሬ አያፈሩም”። ብስል ፍሬ የመልካም ሥራ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የበሰለ ፍሬ እንደማያፈራ ተክል እነርሱም መልካም ሥራ አይሠሩም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“በመልካም መሬት ላይ የወደቀው ዘር ሰዎችን ይወክላል” ወይም “በምሳሌው ውስጥ በመልካም መሬት ላይ የወደቀው ዘር ሰዎችን ይወክላል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መልዕክቱን ሰምተው”
እዚህ ጋ “ልብ” የሰውን አሳብ ወይም ፍላጎት የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በመልካምና ቅን ምኞት”
“በትዕግስት በመጽናት ፍሬ የሚሰጡ” ወይም “በማያቋርጥ ጥረት ፍሬ የሚሰጡ”። ፍሬ የመልካም ሥራ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “መልካም ፍሬ እንደሚያፈራ ጤነኛ ተክል በመጽናት መልካም ሥራን ይሠራሉ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ በሌላ ምሳሌ መናገሩን ይቀጥላል፣ ከዚያም ቤተሰቦቹ በእርሱ ሥራ ውስጥ ስለሚኖራቸው ሚና አጽንዖት በመስጠት ለደቀ መዛሙርቱ መናገሩን ያበቃል።
ይህ ሌላ ምሳሌ የመጀመሩ ምልክት ነው። (ምሳሌዎች የሚለውን ተመልከት)
ይህ ድርብ አሉታ እንደ አዎንታዊ ንግግር ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “የተደበቀ ነገር ሁሉ እንዲታወቅ ይደረጋል” (ድርብ አሉታ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ድርብ አሉታ እንደ አዎንታዊ ንግግር ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “ምስጢር የሆነው ነገር ሁሉ ወደ ብርሃን ይመጣል፣ እንዲታወቅም ይደረጋል” (ድርብ አሉታ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ እየተናገረ ያለው ስለ ማስተዋልና ስለ ማመን መሆኑን ከዐውዱ በግልጽ መረዳት ይቻላል። ይህ በግልጽ ሊነገርና ወደ አድራጊ ድምፅ ሊቀየር ይችላል። አ.ት፡ “ማስተዋል ላለው ለማንም ቢሆን የበለጠ ማስተዋል ይሰጠዋል” ወይም “እግዚአብሔር እውነትን የሚያምኑትን እነዚያን የበለጠ እንዲያስተውሉ ደግሞ ያስችላቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ እየተናገረ ያለው ስለ ማስተዋልና ስለ ማመን መሆኑን ከዐውዱ በግልጽ መረዳት ይቻላል። ይህ በግልጽ ሊነገርና ወደ አድራጊ ድምፅ ሊቀየር ይችላል። አ.ት፡ “ማንም ማስተዋል የሌለው ሰው አለኝ የሚለውን ማስተዋል እንኳን ያጣዋል” ወይም “ነገር ግን እውነትን የማያምኑትን እነዚያን ተረድተነዋል የሚሉትን ጥቂቱን ማስተዋል እንኳን እንዳያስተውሉ ያደርጋቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ከኢየሱስ በኋላ ከማርያምና ከዮሴፍ የተወለዱ፣ የኢየሱስ ታናናሽ ወንድሞች የነበሩ ሌሎች ወንዶች ልጆች ናቸው። የኢየሱስ አባት እግዚአብሔር፣ የእነርሱ አባት ደግሞ ዮሴፍ እስከ ሆነ ድረስ በሙያዊ አገላለጽ በእናቱ በኩል ወንድሞቹ ናቸው። ይህ ዝርዝር በአግባቡ አልተተረጎመም።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች ነገሩት” ወይም “አንድ ሰው ነገረው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ሊያዩህ ይፈልጋሉ”
ይህ ዘይቤአዊ አነጋገር የሚገልጸው ከኢየሱስ ለመስማት የሚመጡ ሰዎች ለእርሱ የቤተሰቡን ያህል አስፈላጊዎች መሆናቸውን ነው። አ.ት፡ “የእግዚአብሔርን ቃል ሰምተው የሚታዘዙት እነርሱ ለእኔ እንደ እናቴና ወንድሞቼ ናቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እግዚአብሔር የተናገረው መልዕክት”
ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ የጌንሳሬጥን ሐይቅ ለመሻገር በጀልባ ይጠቀማሉ። ደቀ መዛሙርቱ በሚነሣው ማዕበል አማካይነት ስለ ኢየሱስ ኃይል በይበልጥ ይማራሉ።
ይህ የጌንሳሬጥ ሐይቅ ነው፣ የገሊላ ባህር ተብሎም ይጠራል።
የዚህ አገላለጽ ትርጉም፣ ሐይቁን ለመሻገር በጀልባቸው መጓዝ ጀመሩ የሚል ነው።
“ሲሄዱ ሳሉ”
“ማንቀላፋት ጀመረ”
“በጣም ታላቅ የሆነ ዐውሎ ንፋስ ጀመረ” ወይም “በጣም ኃይለኛ ንፋስ በድንገት መንፈስ ጀመረ”
ኃይለኛው ንፋስ ብርቱ ሞገድ በማስነሣት የጀልባዋን ጎንና ጎን በውሃ እንዲገፋት አደረገ። ይህ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ንፋሱ ከፍተኛ ሞገድ በመፍጠር ጀልባቸውን በውሃ መሙላት ጀመረ”
በቀጥታ ተናገረው
“አስፈሪው ሞገድ”
“ንፋሱና ማዕበሉ ቆመ” ወይም “ጸጥ አሉ”
ኢየሱስ ለእነርሱ ስለሚያደርግላቸው ጥበቃ ስላልታመኑት በእርጋታ ይገስጻቸዋል። ይህ እንደ መግለጫ ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “እምነት ሊኖራችሁ ይገባል!” ወይም “ልትታመኑብኝ ይገባል!” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“… የሚታዘዙለት ይህ ምን ዓይነት ሰው ነው?” ይህ ጥያቄ ኢየሱስ ማዕበሉን መቆጣጠር መቻሉ የፈጠረባቸውን ድንጋጤና ግራ መጋባት ይገልጻል። (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ወደ ሁለት ዐረፍተ ነገር ሊቀየር ይችላል። “እንግዲህ ይህ ማነው? እርሱ ያዛቸዋል … ይታዘዙታል!”
ኢየሱስ ከአንድ ሰው ብዙ አጋንንት ወዳወጣበት ወደ ጌርጌሴኖን ባህር ዳርቻ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር መጣ።
ጌርጌሶናዊያን ጌርጌሴኖን የምትባል ከተማ ሰዎች ነበሩ። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ከገሊላ ሐይቅ በወዲያኛው ማዶ”
“አንድ ሰው ከጌርጌሴኖን ከተማ”
ሰውየው አጋንንት ነበሩበት፤ አጋንንት የኖሩት በከተማው ላይ አልነበረም። አ.ት፡ “አንድ ሰው ከከተማ. . . ይህ ሰው አጋንንት ነበሩበት”
“አጋንንት ተቆጣጥረውት የነበረ” ወይም “አጋንንት የተቆጣጠሩት”
ይህ አጋንንት ስለነበሩበት ሰው ዳራዊ መረጃ ነው። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
“ልብስ አይለብስም ነበር”
ይህ ሰዎች ሬሳ የሚያኖሩበት፣ ምናልባት አንድ ሰው ለመጠለያነት የሚጠቀምበት ዋሻ ወይም አነስተኛ ግንብ ሊሆን ይችላል።
“አጋንንት የነበሩበት ሰው ኢየሱስን ባየው ጊዜ”
“በታላቅ ድምፅ ጮኸ” ወይም “በስቃይ ጮኸ”
“በኢየሱስ ፊት በምድር ላይ ወደቀ”። የወደቀው በድንገት አይደለም።
“በጩኸት ተናገረ” ወይም “ከፍ ባለ ድምፅ ጮኸ”
የዚህ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም “ለምን ታስቸግረኛለህ?” ማለት ነው። (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ለኢየሱስ አስፈላጊ ማዕረግ ነው። (አባትን እና ልጅን መተርጎም የሚለውን ተመልከት)
“ሰውየውን ከተቆጣጠረው ብዙ ጊዜ ሆኖት ነበር” ወይም “ወደ እርሱ ከገባበት ብዙ ጊዜ ሆኖት ነበር”። ይህ የሚናገረው ኢየሱስ ከሰውዬው ጋር ከመገናኘቱ በፊት አጋንንቱ ብዙ ጊዜ ያደርገው የነበረውን ነው።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች በሰንሰለትና በእግር ብረት ቢያስሩትና ቢጠብቁትም እንኳን” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን ብዙ ቁጥር ያላቸውን ወታደሮች ወይም ሰዎች በሚያመለክት ቃል ተርጉመው። አንዳንድ ትርጉሞች “ሰራዊት” ይሉታል። አ.ት፡ “የሻለቃ ጦር” ወይም “ብርጌድ”
“ኢየሱስን ይለምነው ጀመር”
ይህ ስለ አሳማዎቹ ለማስተዋወቅ የተጨመረ ዳራዊ መረጃ ነው። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
“ኮረብታው ላይ ሣር እየተመገቡ በአቅራቢያው ነበሩ”
እዚህ ጋ፣ “ስለዚህ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው አጋንንቱ ከሰውየው የወጡት ኢየሱስ ወደ አሳማዎቹ እንዲገቡ ስለነገራቸው መሆኑን ለማብራራት ነው።
በጣም በፍጥነት ሮጡ
“መንጋው… ሰመጡ”። አሳማዎቹ ራሳቸው ውሃው ውስጥ ስለ ነበሩ ማንም እንዲሰምጡ አላደረጋቸውም።
“አጋንንት የለቀቁትን ሰው አዩት”
“ጤነኛ” ወይም “ትክክለኛ ጠባይ ሲያሳይ”
እዚህ ጋ፣ “እግሮች አጠገብ ተቀምጦ” የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ትርጉሙ “በአጠገቡ በትህትና ተቀምጦ” ወይም “በፊት ለፊቱ ተቀምጦ”። አ.ት፡ “በኢየሱስ ፊት ለፊት መሬት ላይ ተቀምጦ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስን ፈርተውት እንደነበረ በግልጽ መናገር ጠቃሚ ሊሆን ይችላል። አ.ት፡ “ኢየሱስን ፈርተውት ነበር”
“እነዚያ የሆነውን ነገር ያዩት”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አጋንንት ይዞት የነበረውን ሰው ኢየሱስ ፈውሶት ነበር” ወይም “አጋንንት ተቆጣጥሮት የነበረውን ሰው ኢየሱስ ፈውሶት ነበር” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ያ የጌርጌሴናውያን አካባቢ” ወይም “ጌርጌሴናውያን ሰዎች ይኖሩበት የነበረ አካባቢ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በጣም ፈሩ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
መዳረሻው ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ወደ ሐይቁ ማዶ ተመልሰህ ሂድ”
በእነዚህ ቁጥሮች የተፈጸሙት ሁነቶች ኢየሱስ በጀልባ ከመሄዱ በፊት ነው። ይህንን መነሻው ላይ ግልጽ አድርጎ መናገር ሊጠቅም ይችላል። አ.ት፡ “ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ከመሄዳቸው በፊት ሰውዬው” ወይም “ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ የጀልባ ጉዞአቸውን ከመጀመራቸው በፊት ሰውዬው”
“ቤተሰቦችህ” ወይም “ዘመዶችህ”
“እግዚአብሔር ስላደረገልህ ነገር ሁሉ ንገራቸው”
ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ከሐይቁ በሌላኛው በኩል ከገሊላ በተመለሱ ጊዜ 12 ዓመት የሆናትን የምኩራብ አለቃውን ልጅ፣ እንዲሁም 12 ዓመት ደም ሲፈሳት የነበረችውን ሴት ፈወሳቸው።
እነዚህ ቁጥሮች ስለ ኢያኢሮስ ዳራዊ መረጃ ይሰጣሉ። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
“ሕዝቡ በደስታ ሰላምታ ሰጡት”
“በአካባቢው በነበረ ምኩራብ አለቆች ከሆኑት አንዱ” ወይም “በዚያች ከተማ በምኩራብ የተገናኘው የሕዝቡ መሪ”
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፣ 1) “በኢየሱስ እግር ስር ሰገደ” ወይም 2) “በኢየሱስ እግር አጠገብ በምድር ላይ ወደቀ”። ኢያኢሮስስ የወደቀው በድንገት አይደለም። ይህንን ያደረገው ለኢየሱስ ስላለው ትህትና እና አክብሮት ምልክት እንዲሆን ነው የሚሉት ናቸው።
“ልትሞት ነው”
አንዳንድ ተርጓሚዎች ኢየሱስ ከኢያኢሮስ ጋር ለመሄድ መስማማቱን በቅድሚያ መናገር ይኖርባቸዋል። አ.ት፡ “ስለዚህ ኢየሱስ ከእርሱ ጋር ለመሄድ ተስማማ። በመንገድ ላይ እያለ”
“ሰዎቹ በኢየሱስ ዙሪያ ተጠጋግተው ከበውት ነበር”
ይህ በታሪኩ ውስጥ አንድ አዲስ ገጸ ባህርይ ያስተዋውቃል። (አዲስና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
“ደም ይፈሳት የነበረች”። ተገቢው ጊዜ ባይሆንም እንኳን ምናልባት በማህፀን እያለች ጀምሮ ሳትደማ አልቀረችም። አንዳንድ ባህሎች እንደዚህ ያለውን ሁኔታ በትህትና የሚያመላክቱበት መንገድ ይኖራቸዋል።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ነገር ግን ማንም ሊፈውሳት አልቻለም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“የመጎናጸፊያውን ዘርፍ ነካች”። አይሁዳውያን ወንዶች በእግዚአብሔር ሕግ እንደታዘዘው የክብረ በዓል ልብሶቻቸው አካል በማድረግ በመጎናጸፊያዎቻቸው ላይ መነሳንስ ይደርቡ ነበር። እርሷ የነካችው ይህንን ሊሆን ይችላል።
ጴጥሮስ ይህንን ሲል የትኛውም ሰው ኢየሱስን ሊነካው ይችል እንደነበር ማመልከቱ ነው። አስፈላጊ ከሆነ ይህ ግልጽ ያልሆነ መረጃ ግልጽ ሊደረግ ይችላል። አ.ት፡ “በዙሪያህ ብዙ ሕዝብ ከቦ እያጋፋህ ነው፣ ስለዚህ ከእነርሱ አንዱ ነክቶህ ይሆናል”
ይህንን ሆነ ተብሎ የተደረገውን “መንካት” ከሕዝቡ ድንገተኛ መንካት መለየት ሊጠቅም ይችላል። አ.ት፡ “አንድ ሰው ሥራዬ ብሎ ነክቶኛል”
ኢየሱስ ኃይል አላጣም ወይም አልደከመም፣ ነገር ግን የእርሱ ኃይል ሴቲቱን ፈውሷታል። አ.ት፡ “የሚፈውስ ኃይል ከእኔ እንደወጣ አውቃለሁ” ወይም “ኃይሌ አንድ ሰው እንደ ፈወሰ ተሰምቶኛል”
“ያደረገችውን በምስጢር መያዝ እንደማትችል”። ምን እንዳደረገች መናገር ሊጠቅም ይችላል። አ.ት፡ “ኢየሱስን የነካችው እርሷ የመሆኗን ምስጢር መያዝ እንደማትችል”
“በፍርሐት እየተንቀጠቀጠች መጣች”
ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፣ 1) “በኢየሱስ ፊት ሰገደች” ወይም 2) “በኢየሱስ እግር ላይ በምድር ላይ ተደፋች”። የወደቀችው በድንገት አይደለም። ይህ ለኢየሱስ የቀረበ የትህትና እና የአክብሮት ምልክት ነው የሚሉት ናቸው።
“ሕዝቡ ሁሉ እያዩ”
ይህ አንዲትን ሴት በደግነት የመናገሪያ መንገድ ነበር። የአንተ ቋንቋ ይህንን ደግነት የሚያሳይበት ሌላ መንገድ ይኖረው ይሆናል።
“በእምነትሽ ምክንያት ጤነኛ ሆነሻል”። የነገር ስም የሆነው “እምነት” እንደ ድርጊት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ስላመንሽ ተፈውሰሻል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
ይህ የአነጋገር ዘይቤ “ደህና ሁኚ” የማለትና በዚያው ጊዜ ቡራኬን የመስጠት መንገድ ነው። አ.ት፡ “ስትሄጂም ከእንግዲህ አትጨነቂ” ወይም “እየሄድሽ እያለሽ እግዚአብሔር ሰላምን ይስጥሽ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ኢየሱስ ገና ለሴቲቱ እየተናገረ እያለ”
ይህ ኢያኢሮስን ያመለክታል (ሉቃስ 8:41 ን ተመልከት)።
ይህ መግለጫ ልጅቱ ስለሞተች ኢየሱስ ከአሁን በኋላ ምንም ነገር ለማድረግ እንደማይችል ያመለክታል።
ይህ ኢየሱስን ያመለክታል።
“ደህና ትሆናለች” ወይም “እንደገና በሕይወት ትኖራለች”
“ወደ ቤት በመጡ ጊዜ”። ኢየሱስ ከኢያኢሮስ ጋር ወደዚያ ሄደ። ደግሞም አንዳንድ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ከእነርሱ ጋር ሄዱ።
ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ኢየሱስ ለጴጥሮስ፣ ለዮሐንስ፣ ለያዕቆብ፣ ለልጅቱ አባትና እናት ብቻ ከእርሱ ጋር ወደ ውስጥ እንዲገቡ ፈቀደላቸው”
ይህ የሚያመለክተው ኢያኢሮስን ነው።
ይህ በዚያ ባህል የተለመደ የሐዘን መግለጫ መንገድ ነበር። አ.ት፡ “በዚያ የነበሩት ሰዎች ሁሉ ልጅቱ ሞታ ስለነበር ድምፃቸውን ከፍ አድርገው በማልቀስ ምን ያህል እንዳዘኑ በመግለጽ ላይ ነበሩ”
“ልጅቱ መሞቷን ስላወቁ ሳቁበት”
“ኢየሱስ የልጅቱን እጅ ያዘ”
“መንፈሷ ወደ አካሏ ተመለሰ”። አይሁድ ሕይወት ማለት የመንፈስ ወደ ሰው ውስጥ መምጣት እንደነበር ተረድተዋል። አ.ት፡ “እንደገና መተንፈስ ጀመረች” ወይም “ወደ ሕይወት ተመለሰች” ወይም “እንደገና ሕያው ሆነች”
ይህ በተለየ ሁኔታ መነገር ይችል ነበር። አ.ት፡ “ለማንም እንዳይነግሩ”
ኃይል እንዲሰጣቸው በገንዘብና ባላቸው ነገር እንዳይታመኑ ኢየሱስ ያስታውሳቸዋል፣ ከዚያም ወደ ተለያየ ስፍራ ይልካቸዋል።
እነዚህ ሁለት ቃላት በአንድ ላይ ጥቅም ላይ የዋሉት፣ አሥራ ሁለቱ ሰዎች ለመፈወስ ችሎታና መብት እንደነበራቸው ለማሳየት ነው። ይህንን ሐረግ እነዚህን ሁለቱንም አሳቦች በሚይዙ ውሁድ ቃላት ተርጉማቸው።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “እያንዳንዱን አጋንንት” 2) “ሁሉንም ዓይነት አጋንንት” የሚሉት ናቸው።
ሕመም
“ወደተለያየ ስፍራ ላካቸው” ወይም “እንዲሄዱ ነገራቸው”
“ኢየሱስ ለአሥራ ሁለቱ እንዲህ አላቸው”። ይህ የሆነው ከመሄዳቸው በፊት መሆኑን መናገር ሊጠቅም ይችላል። አ.ት፡ “ከመሄዳቸው በፊት ኢየሱስ እንዲህ አላቸው”
“ምንም ነገር ይዛችሁ አትሂዱ” ወይም “ምንም ነገር አታምጡ”
“ለመንገዳችሁ” ወይም “በምትጓዙበት ጊዜ”። ወደ ኢየሱስ እስኪመለሱ ድረስ ከመንደር ወደ መንደር በሚዘዋወሩበት ጊዜ ለጉዞአቸው ምንም ነገር መውሰድ አይኖርባቸውም።
ሰዎች ተራራ ሲወጡ ወይም ጎርበጥባጣ መንገድ ላይ ሲሄዱ ሚዛናቸውን ለመጠበቅ እንዲሁም አጥቂዎችን ለመከላከል የሚጠቀሙበት ረዘም ያለ ዘንግ ነው።
መንገደኛ ለጉዞው የሚፈልጋቸውን ነገሮች ለመያዣነት የሚጠቀምበት ቦርሳ
እዚህ ጋ፣ ይህ ጥቅም ላይ የዋለው በጥቅሉ “ምግብ”ን ለማመልከት ነው።
“ወደምትገቡበት ወደ ማናቸውም ቤት”
“በዚያ ሰንብቱ” ወይም “በዚያ ቤት ውስጥ ለጊዜው በአንግድነት ኑሩ”
“ያንን ከተማ ለቃችሁ እስክትሄዱ ድረስ” ወይም “ያንን ስፍራ እስክትለቁ ድረስ”
“ሰዎች በማይቀበሏችሁ በየትኛውም ከተማ ማድረግ የሚኖርባችሁ ይህንን ነው፡ በምትለቁበት ጊዜ”
“የእግሮቻችሁን አቧራ አራግፉ” በዚያ ባህል ውስጥ ተቀባይነት የማጣት ብርቱ መግለጫ ነው። የዚያ ከተማ አቧራ እንኳን በእነርሱ ላይ እንዲቆይ እንደማይፈልጉ ማሳያ ነው። (See: Symbolic Action)
“ኢየሱስ የነበረበትን ስፍራ ትተው ሄዱ”
“በሚሄዱበት ሁሉ እየፈወሱ”
እነዚህ ቁጥሮች ስለ ሔሮድስ መረጃ ለመስጠት ጣልቃ ይገባሉ።
ይህ ሐረግ በዋናው የታሪክ መስመር ላይ ቆም እንዲባል ምልክት ይሰጣል። እዚህ ጋ ሉቃስ ስለ ሔሮድስ ዳራዊ መረጃ ይናገራል። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን አንድ አራተኛ ይገዛ የነበረውን ሔሮድስ አንቲጳስን ነው።
ተደናገረ፣ መረዳት አቃተው
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አንዳንድ ሰዎች ተናግረዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ተናግረዋል” የሚለውን ቃል ቀደም ብሎ ካለው ሐረግ መገንዘብ ይቻላል። አ.ት፡ “ሌሎች ደግሞ ከጥንት ነቢያቶች አንዱ ተነሥቷል አሉ”
ዮሐንስ ከሙታን ሊነሣ አይችልም ብሎ ገምቷል። ይህ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ራሱን ስለቆረጥኩት ዮሐንስ ሊሆን አይችልም። ስለዚህ፣ ይህ ሰው ማነው?”
x
ደቀ መዛሙርት ወደ ኢየሱስ ቢመለሱና የጋራ ጊዜ ለማሳለፍ ወደ ቤተሳይዳ ቢሄዱም እንኳን ሕዝቡ ለመፈወስና ትምህርቱን ለመስማት ኢየሱስን ይከተላል። ወደ ቤታቸው በመመለስ ላይ እያሉ ኢየሱስ እንጀራና ዓሣ ሊያቀርብላቸው ተአምራት ያደርጋል።
“ሐዋርያት ኢየሱስ ወደነበረበት ተመልሰው መጡ”
ይህ የሚያመለክተው ወደ ሌሎች ከተሞች በሄዱ ጊዜ የሰጡትን ትምህርትና ፈውስ ነው።
ይህ የአንድ ከተማ ስም ነው። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ የሚለውን ተመልከት)
“ቀኑ ሊያልቅ ሲል” ወይም “በቀኑ ማለቂያ አቅራቢያ”
እንጀራ፣ በተቦካ ዱቄት ቅርጽ ወጥቶለት የሚጋገር ነው።
በአንተ ቋንቋ “በስተቀር”ን ለመረዳት አስቸጋሪ የሚሆን ከሆነ አዲስ ዐረፍተ ነገር ማድረግ ትችላለህ። “ሁለት ዓሣ። ይህን ሁሉ ሕዝብ ለመመገብ ሄደን ምግብ መግዛት ይኖርብናል”
“5000 ያህል ወንዶች” ይህ ቁጥር በዚያ ሊገኙ የሚችሉትን ሴቶችና ሕፃናት አያካትትም። (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“እንዲቀመጡ ንገሯቸው”
“ለእያንዳንዱ 50” (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ይህንኑ” የሚያመለክተው በሉቃስ 9፡4 ኢየሱስ እንዲያደርጉት የነገራቸውን ነው። ሕዝቡ ሃምሳ ሃምሳ ሆነው በቡድን እንዲቀመጡ ነገሯቸው።
“ኢየሱስ አምስቱን እንጀራ ይዞ”
ይህ የሚያመለክተው ወደ ላይ፣ ወደ ጠፈር መመልከቱን ነው። አይሁድ ሰማይ ከጠፈር በላይ እንደሆነ ያምኑ ነበር።
ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱ ብቻ በአጠገቡ ሆነው እየጸለየ ነው፣ ኢየሱስ ማን እንደሆነ መነጋገር ይጀምራሉ። ኢየሱስ በቅርቡ እንደሚሞትና እንደሚነሣ ይነግራቸዋል፣ ሊያደርጉት በጣም ከባድ ቢሆንም እንኳን እንዲከተሉት አጥብቆ ያሳስባቸዋል።
ይህ ሐረግ እዚህ ጋ ጥቅም ላይ የዋለው የአዲስ ሁነት ጅማሬን ለማመልከት ነው። (አዲስ ሁነትን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
“ብቻውን ሲጸልይ”። ደቀ መዛሙርቱ ከኢየሱስ ጋር ነበሩ፣ ነገር ግን እርሱ በግሉና ለብቻው ይጸልይ ነበር።
እዚህ ጋ የጥያቄውን አካል እንደገና መናገር ሊጠቅም ይችላል። አ.ት፡ “አንዳንዶች አጥማቂው ዮሐንስ ነህ ይላሉ”
ይህ ምላሽ ከኢየሱስ ጥያቄ ጋር እንዴት እንደሚገናኝ ማብራራት ሊጠቅም ይችላል። አ.ት፡ “ጥንት ከነበሩት ነቢያት አንዱ ሆነህ ተነሥተሃል”
“ወደ ሕይወት ተመልሷል”
“ከዚያም ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው”
“ለማንም እንዳይናገሩ” ወይም “ለማንም መናገር እንደሌለባቸው”። ይህ እንደ ቀጥተኛ ትዕምርተ ጥቅስ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ለማንም አትንገሩ” አላቸው። (ግልጽ የሆነና ያልሆነ ትዕምርተ ጥቅስ ተመልከት)
“ሰዎች የሰውን ልጅ ታላቅ መከራ እንዲቀበል ያደርጉታል”
ኢየሱስ ወደ ራሱ እያመለከተ ነው። አ.ት፡ “የሰው ልጅ የሆንኩ እኔ … እኔ እነሣለሁ” (አንደኛ፣ ሁለተኛ፣ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሽማግሌዎቹ፣ የካህናት አለቆችና ጸሐፊዎች ይጥሉታል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ይገድሉታል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ከሞተ ከሦስት ቀን በኋላ” ወይም “በሞተ በሦስተኛው ቀን”
“እንደገና በሕይወት እንዲኖር ይደረጋል”። ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እንደገና በሕይወት እንዲኖር ያደርገዋል” ወይም “እንደገና በሕይወት ይኖራል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
x
አንዳንዶቻቸው የእግዚአብሔርን መንግሥት ከማየታቸው በፊት እንደማይሞቱ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ከነገራቸው ከስምንት ቀን በኋላ ኢየሱስ ከጴጥሮስ፣ ያዕቆብና ዮሐንስ ጋር ለመጸለይ ወደ ተራራ ይወጣል፣ ኢየሱስ ወደ አንጸባራቂ መልክ በሚለወጥበት ጊዜ ሁሉም አንቀላፍተዋል።
ይህ የሚያመለክተው በሚቀጥሉት ቁጥሮች ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቶቹ የሚነግራቸውን ነው።
እዚህ ጋ፣ “እነሆ” የሚለው ቃል ቀጥሎ ለሚነገረው አስገራሚ መረጃ ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል። አ.ት፡ “በድንገት”
ይህ ሐረግ ሙሴና ኤልያስ ምን ይመስሉ እንደነበሩ መረጃ ይሰጣል። አንዳንድ ቋንቋዎች እንደ ተናጠል አንቀጽ ሊተረጉሙት ይችላሉ። አ.ት፡ “በደማቅ ክብር ተገለጡ” ወይም “እጅግ ያንጸባርቁ ነበር”
“ስለ እርሱ መለየት” ወይም “ኢየሱስ ይህንን ዓለም እንዴት እንደሚተው”። ይህ ስለ ሞቱ በትህትና የተነገረበት መንገድ ነበር። አ.ት፡ “ስለ ሞቱ”
እዚህ ጋ፣ ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው በዋናው የታሪክ መስመር ላይ የተደረገውን ቆምታ ለማመልከት ነው። እዚህ ጋ ሉቃስ ስለ ጴጥሮስ፣ ያዕቆብና ዮሐንስ መረጃ ይሰጣል። (ዳራዊ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
የዚህ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም “በጣም አንቀላፍተው” የሚል ነው።
ይህ የሚያመለክተው የከበባቸውን አንጸባራቂ ብርሃን ነው። አ.ት፡ “አንጸባራቂ ብርሃን ከኢየሱስ ሲመጣ አዩ” ወይም “በጣም ብሩኅ የሆነ ብርሃን ከኢየሱስ ወጥቶ ሲመጣ አዩ”
ይህ ሙሴንና ኤልያስን ያመለክታል።
“ሙሴና ኤልያስ በመሄድ ላይ እያሉ”
የሚቀመጡበት ወይም የሚተኙበት ቀለል ያለ፣ ጊዜያዊ ስፍራ
“እነዚህን ነገሮች ጴጥሮስ በመናገር ላይ እያለ”
እነዚህ ጎልማሳ ደቀ መዛሙርት የፈሩት ደመናውን አልነበረም። ይህ ሐረግ የሚጠቁመው ከደመናው ጋር አንድ ያልተለመደ ዓይነት ፍርሃት እንደመጣባቸው ነው። አ.ት፡ “ደንግጠው ነበር”
ደመናው ያደረገው ነገር ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ደመናው ከበባቸው”
ድምፁ የእግዚአብሔር ብቻ እንደሚሆን ግልጽ ነው። አ.ት፡ “ከደመናው ውስጥ እግዚአብሔር ተናገራቸው”
ይህ ለእግዚአብሔር ልጅ፣ ለኢየሱስ አስፈላጊ የሆነ ማዕረግ ነው። (አባትና ልጅን መተርጎም የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እኔ የመረጥኩት” ወይም “እኔ መርጬዋለሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከሁነቱ የተነሣ በራሱ በታሪኩ ውስጥ ከታሪኩ በኋላ ስለሆነው ነገር የሚናገር መረጃ ነው (የታሪኩ መጨረሻ የሚለውን ተመልከት)።
የመጀመሪያው ሐረግ ወዲያው የሰጡትን ምላሻቸውን ሲያመለክት ሁለተኛው በቀጣዮቹ ቀናት ያደረጉትን ያመለክታል።
ከኢየሱስ አንጸባራቂ መገለጥ በኋላ በቀጣዩ ቀን ደቀ መዛሙርት ሊፈውሱት ያልቻሉትን በአጋንን ተይዞ የነበረውን ልጅ ይፈውሰዋል።
“እነሆ” የሚለው ቃል በታሪኩ ውስጥ ለተነገረው አዲስ ሰው ያነቃናል። የአንተ ቋንቋ ይህንን መግለጽ የሚያስችል መንገድ ይኖረው ይሆናል። እንግሊዝኛው “በሕዝቡ መካከል አንድ ሰው ነበረ” የሚለውን ይጠቀማል። (አዲስና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
“አየኸው” የሚለው ቃል በሰውዬው ታሪክ ውስጥ ክፉዉን መንፈስ ያስተዋውቀናል። የአንተ ቋንቋ ይህንን መግለጽ የሚያስችል መንገድ ይኖረው ይሆናል። አ.ት፡ “ክፉ መንፈስ አለ” (አዲስና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
x
“ኢየሱስ እንዲህ በማለት መለሰለት”
ኢየሱስ ይህንን የተናገረው ለደቀ መዛሙርቱ ሳይሆን ተሰብስቦ ለነበረው ሕዝብ ነው።
“ምግባረ ብልሹ ትውልድ”
እዚህ ጋ በእንግሊዝኛ “ዩ” የተባለው ብዙ ቁጥር ነው። ሰዎች ባለማመናቸው ኢየሱስ ሐዘኑን ለመግለጽ እነዚህን ጥያቄዎች ይጠይቃል። እንደ መግለጫ ሊጻፉ ይችላሉ። አ.ት፡ “ለረጅም ጊዜ ከእናንተ ጋር ነበርኩ፣ እናንተ ግን አታምኑም። እስከ መቼ ልታገሳችሁ ያስፈልገኝ እንደሆነ እደነቃለሁ” (Forms of You እና ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ የእንግሊዝኛው “የአንተን” የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው። ኢየሱስ እየተናገረ ያለው በቀጥታ አስታውቆት ለነበረው ለአባትየው ነው።
ኢየሱስ ተአምራትን አደረገ፣ ሆኖም ከፈውሱ ጀርባ የነበረው ኃይል እግዚአብሔር እንደሆነ ሕዝቡ ተገንዝቧል።
“ኢየሱስ ሲያደርግ የነበረው ነገር ሁሉ”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ትኩረት መስጠት አለባቸው ማለት ነው። አ.ት፡ “በጥንቃቄ ስሙ፣ አስታውሱም” ወይም “ይህንን አትርሱ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ከአድራጊ አንቀጽ ጋር ሊነገር ይችላል። እዚህ ጋ “እጅ” የሚያመለክተው ኃይልን ወይም መቆጣጠርን ነው። አ.ት፡ “የሰውን ልጅ ይክዱታል፣ በሰዎች ቁጥጥር ስር እንዲሆንም ያደርጉታል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ በሦስተኛ መደብ የሚናገረው ስለ ራሱ ነው። “እጅ” የሚለው ቃል እጅ ያላቸውን ሰዎች ወይም በፈሊጣዊ አነጋገር እነዚያን እጆች የሚጠቀመውን ኃይል ገላጭ ነው። እነዚህ ሰዎች ማን እንደሆኑ ግልጽ ማድረግ ያስፈልግህ ይሆናል። አ.ት፡ “የሰው ልጅ የሆንኩ እኔ በሰዎች እጅ እካዳለሁ” ወይም “የሰው ልጅ ተክዶ ለጠላቶቹ ኃይል ይሰጣል” ወይም “የሰው ልጅ የሆንኩ እኔ ተክጄ ለጠላቶቼ ታልፌ እሰጣለሁ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ትርጉሙን ከእነርሱ ሰወረው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ደቀ መዛሙርት ከመካከላቸው ማን እጅግ ታላቅ እንደሚሆን መከራከር ይጀምራሉ።
“በደቀ መዛሙርት መካከል”
እዚህ ጋ “ልባቸው” አዕምሮአቸውን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በአዕምሮአቸው የሚያስቡትን አውቆ” ወይም “ሲያስቡት የነበረውን አውቆ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስን ወክሎ አንድ ነገር የሚያደርገውን ሰው ነው። አ.ት፡ “በእኔ ምክንያት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ዘይቤአዊ አነጋገርም እንደ ንጽጽር ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በስሜ፣ እኔን የሚቀበለኝ ያህል ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የላከኝ እግዚአብሔር”
“እግዚአብሔር በጣም አስፈላጊ አድርጎ የሚቆጥረው እርሱ”
“ዮሐንስ እንዲህ ሲል መለሰ” ወይም “ዮሐንስ ለኢየሱስ መለሰለት”። ኢየሱስ የሁሉ ታላቅ ስለ መሆን ለተናገረው ለዮሐንስ ምላሽ እየሰጠ ነበር። እርሱ የሰጠው ለጥያቄ መልስ አይደለም።
ኢየሱስ ሳይሆን ዮሐንስ ስለ ራሱ ይናገራል፣ ስለዚህ እዚህ ጋ “እኛ” አግላይ ነው። (አግላይና አካታች “እኛ” የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት ሰውዬው በኢየሱስ ኃይልና ሥልጣን ሲናገር ነበር። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እንዲቀጥል ፍቀዱለት”
አንዳንድ የዘመናችን ቋንቋዎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው አባባሎች አሏቸው። አ.ት፡ “አንድ ሰው እናንተን ከመሥራት ካላገዳችሁ እየረዳችሁ እንዳለ ያህል ነው” ወይም “አንድ ሰው እናንተን በመቃወም ካልሠራ ከእናንተ ጋር እየሠራ ነው”
በዚህ ጊዜ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ለመሄድ መወሰኑ ግልጽ ሆነ።
“የሚያርግበት ሰዓት በመጣ ጊዜ” ወይም “የሚያርግበት ሰዓት በደረሰ ጊዜ”
የዚህ የአነጋገር ዘይቤ ትርጉም “ቁርጥ ውሳኔ አደረገ” የሚል ነው። አ.ት፡ “አዕምሮውን አሠራው” ወይም “ወሰነ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ማለት እርሱ ወደዚያ እንዲደርስ የመናገሪያ ስፍራን፣ ማደሪያ ቦታንና ምግብን ጨምሮ ዝግጅት ማድረግን ያካትታል።
“በዚያ እንዲቆይ አልፈለጉም”
ሳምራውያንና አይሁድ እርስ በእርሳቸው ይጠላሉ ነበር። በመሆኑም ኢየሱስ ወደ አይሁድ ዋና ከተማ ወደ ኢየሩሳሌም በሚያደርገው ጉዞ ሳምራውያን አልረዱትም።
“ሳምራውያን ኢየሱስን እንዳልተቀበሉት አዩ”
እንደ ኤልያስ ያሉ ነቢያት እግዚአብሔርን በሚቃወሙ ሰዎች ላይ የፈረዱት እንደዚህ እንደነበር ስለሚያውቁ ያዕቆብና ዮሐንስ ይህንን የፍርድ አማራጭ አቀረቡ።
“ኢየሱስ ዘወር አለና ያዕቆብንና ዮሐንስን ገሰጻቸው”። ደቀ መዛሙርት እንደ ጠበቁት ኢየሱስ በሳምራውያን ላይ አልፈረደባቸውም።
ኢየሱስ ከሰዎች ጋር መንገድ እየሄደ መናገሩን ቀጥሏል።
ኢየሱስ ይህንን በማለት ሰውዬው የእርሱ ደቀ መዝሙር እንዲሆንና ከእርሱ ጋር እንዲሄድ እየጠየቀው ነው።
የሰውዬው አባት ስለ ሞተ ወዲያው ሊቀብር ወይስ አባቱ እስኪሞት ለረጅም ጊዜ ቆይቶ ከዚያ በኋላ ሊቀብረው እንዲችል ፈልጎ ይሆን ግልጽ አይደለም። ዋናው ነጥብ ሰውየው ኢየሱስን ከመከተሉ በፊት አስቀድሞ አንድ ነገር ማድረግ ይፈልጋል።
“ያንን ከማድረጌ በፊት እንድሄድ ፍቀድልኝ”
ኢየሱስ በቀጥታ የሞቱ ሰዎች ሌሎች የሞቱ ሰዎችን ይቀብራሉ ማለቱ አይደለም። ሊሆኑ የሚችሉ “የሙታን” ትርጉሞች፣ 1) በቅርቡ የሚሞቱትን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው፣ ወይም 2) ኢየሱስን የማይከተሉትንና በመንፈስ የሞቱትን የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው የሚሉት ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በጥቅሉ የሞቱትን ሰዎች ያመለክታል። አ.ት፡ “የሞቱ ሰዎች” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
“ደቀ መዝሙር እሆናለሁ” ወይም “አንተን ለመከተል ዝግጁ ነኝ”
“ያንን ከማድረጌ በፊት በቤቴ ላሉት ሰዎቼ ልሄድ መሆኔን እንድነግራቸው ፍቀድልኝ”
ኢየሱስ የእርሱ ደቀ መዝሙር ስለ መሆን ለሰውዬው ለማስተማር በምሳሌ ይመልስለታል። ኢየሱስን ከመከተል ይልቅ ትኩረቱን ከእርሱ በፊት በነበሩ ሰዎች ላይ የሚያደርግ ሰው ለእግዚአብሔር መንግሥት ተስማሚ አይደለም ማለቱ ነው።
እዚህ ጋ፣ “እጁን በ - የሚያደርግ” የአነጋገር ዘይቤ ሲሆን ሰውዬው አንድ ነገር ለማድረግ ይጀምራል ማለት ነው። አ.ት፡ “ማንም እርሻውን ለማረስ ጀምሮ” (የአነጋገር ዘይቤ እና የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
ማንም እያረሰ ወደ ኋላው የሚመለከት ማረሻውን መሄድ በሚገባው አቅጣጫ መምራት አይችልም። ያ ሰው በአግባቡ ለማረስ ወደ ፊት መመልከቱ ላይ ማተኮር አለበት።
“ለእግዚአብሔር መንግሥት ጠቃሚ” ወይም “ለእግዚአብሔር መንግሥት ተስማሚ”
ኢየሱስ ተጨማሪ 70 ሰዎችን በፊቱ አስቀድሞ ይልካቸዋል። እነዚያ 70ዎቹ በደስታ ይመለሳሉ፣ ኢየሱስም ለሰማይ አባቱ የምስጋናን ምላሽ ያቀርባል።
እዚህ ጋ ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው በታሪኩ ውስጥ አዲስ ሁነትን ለማመልከት ነው። (አዲስ ሁነትን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
“70”። አንዳንድ ትርጉሞች “ሰባ ሁለት” ወይም “72” ይላሉ። ይህንን የሚናገር የግርጌ ማስታወሻ መጨመር ያስፈልግህ ይሆናል። (ቁጥሮች የሚለውን ተመልከት)
“ሁለት ሰዎችን የያዘ ቡድን አድርጎ ላካቸው” ወይም “በእያንዳንዱ ቡድን ሁለት ሰዎችን አድርጎ ላካቸው”
በእውነቱ ይህ የተነገረው ሰዎቹ ከመሄዳቸው በፊት ነው። አ.ት፡ “እንዲህ ብሏቸው ነበር” ወይም “ከመሄዳቸው በፊት ነገራቸው” (የሁነቶች ቅደም ተከተል የሚለውን ተመልከት)
“ሰብሉ ብዙ ነው፣ የሚያስገቡት ሠራተኞች ግን በቂዎች አይደሉም”። ኢየሱስ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ለመግባት የተዘጋጁ ሰዎች ብዙዎች ናቸው፣ ሕዝቡን ለማስተማርና ለመርዳት የሚሄዱ ደቀ መዛሙርት ግን በቂዎች አይደሉም” ማለቱ ነበር። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ወደ ከተሞቹ ሂዱ” ወይም “ወደ ሕዝቡ ሂዱ”
ተኩላዎች በጎችን ያጠቃሉ፣ ይገድላሉም። በመሆኑም የዚህ ዘይቤአዊ አነጋገር ትርጉም ኢየሱስ በሚልካቸው ደቀ መዛሙርት ላይ ጉዳት ለማድረስ የሚሞክሩ ሰዎች ይኖራሉ የሚል ነው። የሌላ የዱር አውሬ ስም ሊተካ ይችላል። አ.ት፡ “በምልካችሁ ጊዜ ተኩላዎች በጎችን እንደሚያጠቁ ሰዎች ሊጎዱአችሁ ይፈልጋሉ”
“ቦርሳ፣ የመንገደኛ ሻንጣ፣ ወይም ጫማ ከእናንተ ጋር አትውሰዱ”
“በመንገድ ላይ ማንንም ሰላም አትበሉ”። ኢየሱስ በፍጥነት ወደ መንደሮች እንዲሄዱና ይህንን ሥራ እንዲሠሩ አጽንዖት እየሰጠ ነበር። እርሱ ባለጌ እንዲሆኑ እየነገራቸው አልነበረም።
ይህ ሰላምታና ባርኮት ነበር። እዚህ ጋ “ቤት” የሚያመለክተው በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ነው። አ.ት፡ “በዚህ ቤተሰብ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች ሰላምን ይቀበሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሰላማዊ ሰው”። ይህ ከእግዚአብሔርና ከሰዎች ጋር ሰላም እንዲኖረው የሚፈልግ ሰው ነው።
እዚህ ጋ፣ “ሰላም” የሚቆይበትን እንደሚመርጥ ሕያው ነገር ተደርጎ ተገልጿል። አ.ት፡ “የባረካችሁበት ሰላም ይኖረዋል” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ሙሉዉን ሐረግ እንደገና መናገር ሊጠቅም ይችላል። አ.ት፡ “በዚያ የሰላም ሰው ከሌለ” ወይም “የቤቱ ባለቤት ሰላማዊ ሰው ካልሆነ”
እዚህ ጋ፣ “ሰላም” ትቶ መሄድ እንደሚመርጥ ሕያው ነገር ተደርጎ ተገልጿል። አ.ት፡ “ያ ሰላም ይኖራችኋል” ወይም “የባረካችሁበትን ሰላም አይቀበልም” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ በዚያ በሚቆዩበት ጊዜ ሁሉ አዳራቸውን በዚያው ቤት እንዲያደርጉ እንጂ ቀኑን ሙሉ እቤት ውስጥ ቆዩ ማለቱ አልነበረም። አ.ት፡ “በዚያው ቤት ማደራችሁን ቀጥሉ”
ይህ ኢየሱስ በሚልካቸው ሰዎች ላይ ሲተገብረው የነበረ ጥቅል መርህ ነው። ሕዝቡን እስካስተማሩና እስከ ፈወሱ ድረስ ሕዝቡ ማደሪያና ምግብ ሊያቀርቡላቸው ይገባል።
ከቤት ወደ ቤት መዘዋወር ማለት ወደ ተለያዩ ቤቶች መሄድ ማለት ነው። እርሱ ይናገር የነበረው በተለያየ ቤት ስለ ማደር መሆኑን ግልጽ ማድረግ ይቻላል። “በየምሽቱ በተለያየ ቤት አትደሩ”
“ከተቀበሏችሁ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “የትኛውንም የሚሰጧችሁን ምግብ ብሉ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በጥቅሉ የታመሙትን ሰዎች ያመለክታል። አ.ት፡ “የታመሙትን ሰዎች” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
“የከተማዪቱ ሰዎች ከተቃወሟችሁ”
ይህ የከተማዪቱን ሰዎች እንደማይቀበሏቸው የሚያሳይ ምልክታዊ ድርጊት ነው። አ.ት፡ “ልክ እናንተ እንዳልተቀበላችሁን እኛም በጥንቃቄ አንቀበላችሁም። እግሮቻችን ላይ የሚጣበቀውን የከተማችሁን አቧራ እንኳን እንተውላችኋለን” (ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ እነዚህን ሰዎች ሁለት ሁለት አድርጎ በቡድን እስከ ላካቸው ድረስ ይህንን የሚናገሩት ሁለት ሰዎች መሆን አለባቸው። ስለዚህ ሁለትነትን ገላጭ “እኛ” የሚል ቃል ያለው ቋንቋ ሊጠቀምበት ይችላል። (አግላይ እና አካታች “እኛ” የሚለውን ተመልከት)
“ይህንን ግን እወቁ” የሚለው ሐረግ ማስጠንቀቂያን ያስተዋውቃል። “እናንተ ባትቀበሉንም የእግዚአብሔር መንግሥት የመቅረቡን ሐቅ አይቀይረውም!”
የነገር ስም የሆነው “መንግሥት” ከግሥ ጋር “ንግሥና” ወይም “አገዛዝ” ተብሎ መገለጽ ይችላል። ተመሳሳዩን ዐረፍተ ነገር በሉቃስ 10፡8 ላይ እንዴት እንደ ተረጎምከው ተመልከት። አ.ት፡ “በቅርቡ በሁሉም ስፍራ እግዚአብሔር እንደ ንጉሥ ይገዛል” ወይም “እግዚአብሔር በዙሪያችሁ ሁሉ በመግዛት ላይ ስለመሆኑ ማረጋገጫ አለ” የሚሉት ናቸው (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)።
ኢየሱስ ይህንን ይናገራቸው የነበሩት ይልካቸው ለነበሩት ለ70ዎቹ ሰዎች ነው። ይህንን ያለው አንድ በጣም አስፈላጊ የሆነ ነገር ሊነግራቸው እንዳለ ለማሳየት ነበር።
ደቀ መዛሙርት ይህ የሚያመለክተው በኃጢአተኞች ስለሚፈረድበት የመጨረሻው ጊዜ መሆኑን ሳይረዱ አይቀሩም።
“እግዚአብሔር በዚያች ከተማ ላይ የሚፈርደውን ያህል በሰዶም ላይ አይፈርድም”። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በሰዶም ሕዝብ ላይ ከሚፈርድበት በበለጠ በዚያች ከተማ ሕዝብ ላይ ይፈርዳል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ የኮራዚንና የቤተሳይዳ ከተማ ሰዎች በዚያ ሆነው ይሰሙት ይመስል ይናገራቸዋል፣ እነርሱ ግን በዚያ የሉም። (ስሞች እንዴት እንደሚተረጎሙ እና ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ እየገለጸ ያለው ባለፈ ጊዜ ሊሆን ስለሚችል ነገር ግን ስላልሆነ ሁኔታ ነው። አ.ት፡ “እኔ ለእናንተ ያደረግሁትን ተአምራት አንድ ሰው ለጢሮስና ለሲዶና ሰዎች አድርጎ ቢሆን ኖሮ”
“በዚያ ይኖሩ የነበሩ ክፉዎች ሰዎች በመቀመጥ ስለ ኃጢአታቸው መጸጸታቸውን ያሳዩ ነበር”
“ማቅ ለብሰው፣ አመድ ላይም ተቀምጠው”
ለምን እንደሚፈረድባቸው በግልጽ መናገር ሊጠቅም ይችላል። አ.ት፡ “ምንም እንኳን ተአምራትን ሳደርግ ብታዩም ንሰሐ ስላልገባችሁና በእኔ ስላላመናችሁ እግዚአብሔር በጢሮስና በሲዶና ሕዝብ ላይ ከሚፈርድባቸው እጅግ በሚበልጥ ሁኔታ ይፈርድባችኋል”
“እግዚአብሔር በእያንዳንዱ ላይ በሚፈርድበት በመጨረሻው ቀን”
በዚህ ጊዜ ኢየሱስ ይሰሙት ይመስል በቅፍርናሆም ከተማ ለሚኖሩ ሰዎች ይናገራል፣ እነርሱ ግን አይሰሙትም። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ ስለ ትዕቢታቸው የቅፍርናሆምን ሰዎች ለመገሰጽ ጥያቄ ይጠይቃቸዋል። አ.ት፡ “በእርግጥ ወደ ሰማይ አታርጊም!” ወይም “እግዚአብሔር አያከብርሽም!” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ አገላለጽ “እጅግ ከፍ አልሽ” ማለት ነው።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ወደ ሲዖል ትወርጃለሽ” ወይም “እግዚአብሔር ወደ ሲዖል ይልክሻል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
አንዳንድ ቋንቋዎች የተከፈተው ተለዋዋጭ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም እንደሚያደርገው ሰባዎቹ በእውነቱ አስቀድመው ሄደው እንደነበር መናገር ይኖርባቸዋል። ይህ ግልጽ መደረግ የሚችል የተሰወረ መረጃ ነው።
ይህ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ የሆነ ማዕረግ ነው። (አባት እና ልጅን መተርጎም የሚለውን ተመልከት)
“ሰማይ” እና “ምድር” ያለውን ነገር ሁሉ ይወክላል። አ.ት፡ “በሰማይና በምድር ባለው ሁሉ ላይ እና ሁሉ ነገር ላይ የበላይ”
ይህ የሚያመለክተው ስለ ደቀ መዛሙርቱ ሥልጣን ቀደም ሲል ኢየሱስ ያስተማረውን ነው። “እነዚህ ነገሮች” በማለት ብቻ አንባቢው ትርጉሙን እንዲወስን መተው በጣም የተሻለ ሊሆን ይችላል።
“ጥበበኛ” እና “አስተዋይ” የሚሉት ቃላት ስማዊ ቅጽሎች ሲሆኑ እንዲህ ያለ ስብዕና ያላቸውን ሰዎች የሚያመለክቱ ናቸው። እነዚህ ሰዎች፣ እግዚአብሔር እውነትን ስለ ሰወረባቸው እነርሱ ነን ቢሉም እንኳን በእውነቱ ጥበበኞችና አስተዋዮች አልነበሩም። አ.ት፡ “ጥበበኞችና አስተዋዮች እንደሆኑ ከሚያስቡ ሰዎች” (ቅኔ እና ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)
ይህ የሚያመለክተው ብዙ ባይማሩም እንኳን ትንንሽ ልጆች የሚያምኗቸውን ሰዎች በፈቃዳቸው በሚሰሟቸው መልኩ የኢየሱስን ትምህርቶች ለመቀበል ፈቃደኞች የሚሆኑትን ሰዎች ነው። አ.ት፡ “በጥቂቱ የተማሩ፣ ነገር ግን ትንንሽ ልጆች እንደሚያደርጉት እግዚአብሔርን የሚሰሙ ሰዎች”
“ይህንን ማድረግ አስደስቶሃል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አባቴ ሁሉንም ነገር አሳልፎ ሰጥቶኛል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ በእግዚአብሔርና በኢየሱስ መካከል ያለውን ዝምድና የሚገልጹ አስፈላጊ ማዕረጎች ናቸው። (አባት እና ልጅን መተርጎም የሚለውን ተመልከት)
x
“ለብቻቸው” የሚለው ቃል እርሱ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ብቻ እንደነበረ ያመላክታል። አ.ት፡ “ከዚያ በኋላ፣ ብቻውን ከደቀ መዛሙርቱ ጋር በሆነ ጊዜ፣ ወደ እነርሱ ዘወር ብሎ እንዲህ አላቸው”
ይህ ምናልባት ኢየሱስ ያደርጋቸው የነበሩትን መልካም ሥራዎችና ተአምራቶች ያመለክት ይሆናል። አ.ት፡ “እኔ ሳደርግ የምታዩትን ለሚያዩ ለእነዚያ እንዴት መልካም ነ
ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስ እነዚያን ነገሮች ገና እንዳላደረጋቸው ነው። አ.ት፡ “ሆኖም፣ ገና ስላላደረግዃቸው ሊያዩአቸው አልቻ
ይህ ምናልባት የኢየሱስን ትምህርት ያመለክት ይሆናል። አ.ት፡ “እኔ ስናገር የሰማችኋቸውን ነገሮች”
ይህ ኢየሱስ ገና እንዳላስተማረ ያመለክታል። አ.ት፡ “ሆኖም፣ ማስተማር ባለመጀመሬ ሊሰሟቸው አልቻሉም”
ኢየሱስ ሊፈትነው ለሞከረው አይሁዳዊ መምህር በምሳሌ ይመልስለታል። (ምሳሌዎች የሚለውን ተመልከት)
ይህ በታሪኩ ውስጥ ለአዲስ ሁነትና ለአዲስ ሰው ትኩረት እንድንሰጥ ያነቃናል። (አዲስ ሁነትን ማስተዋወቅ፣ አዲስና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
“ኢየሱስን ለመገዳደር”
ኢየሱስ መረጃ እየፈለገ አይደለም። እርሱ እነዚህን ጥያቄዎች ያቀረበው የአይሁዳዊ መምህሩን እውቀት ለመፈተን ነው። አ.ት፡ “ሙሴ በሕጉ ላይ ምን እንደጻፈና ትርጉሙ ምን ይሆናል ብለህ እንደምታስብ ንገረኝ” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድርጊ ድምፅ ሊጠየቅ ይችላል። አ.ት፡ “ሙሴ በሕጉ ላይ የጻፈው ምን ነበር?” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በእርሱ ውስጥ ምን አነበብክ?” ወይም “ምን እንደሚል ተረዳህ?”
ሰውዬው ሙሴ በሕጉ የጻፈውን እየጠቀሰ ነው።
እዚህ ጋ፣ “ልብ” እና “ነፍስ” የአንድን ሰው ውስጣዊ ማንነት የሚያመለክቱ ፈሊጣዊ አነጋገሮች ናቸው። እነዚህ አራት ሐረጎች በአንድ ላይ ጥቅም ላይ የዋሉት “ሙሉ በሙሉ” ወይም “በቅንነት” ለማለት ነው።
ይህ ተነጻጻሪ በበለጠ ግልጽነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ራስህን የምትወደውን ያህል ባልንጀራህን ውደደው” (ተነጻጻሪ የሚለውን ተመልከት)
“ሆኖም መምህሩ ራሱን የሚያጸድቅበትን መንገድ ለማሰብ ፈለገ፣ ስለዚህ እንዲህ አለ” ወይም “ሆኖም፣ መምህሩ ጻድቅ ሆኖ መታየት በመፈለግ እንዲህ አለ”
ይህ የትኛውም ሰው ያቀደው ነገር አልነበረም።
ይህ አገላለጽ በታሪኩ ውስጥ አንድ አዲስ ሰው ያስተዋውቃል፣ ሆኖም ማንነቱን በስም አይገልጸውም። (አዲስና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
“ካህኑ የቆሰለውን ሰው ባየው ጊዜ”። ካህን በጣም ሃይማኖተኛ ሰው ነው፣ በመሆኑም የቆሰለውን ሰው እንደሚረዳው አድማጮች ይገምታሉ። እርሱ እንደተገመተው ስላላደረገ፣ ትኩረታቸውን ወደዚህ ያልተጠበቀ ውጤት ለመሳብ ይህ ሐረግ “ነገር ግን ባየው ጊዜ” ተብሎ ሊነገር ይችላል።
ሰውዬውን እንዳልረዳው ያመለክታል። አ.ት፡ “የቆሰለውን ሰው አልረዳውም፣ ነገር ግን በመንገዱ በወዲያኛው በኩል ተሻግሮ ሄደ”
ሌዋዊው በቤተ መቅደስ ያገለግል ነበር። ባልንጀራው የሆነውን አይሁዳዊ ሰው መርዳት ይጠበቅበት ነበር። ይህንን አላደረገምና ሁኔታው ቢነገር ሊጠቅም ይችላል። አ.ት፡ “ሌዋዊ በሌላ በኩል … አልረዳውምም”
ይህ በታሪኩ ውስጥ ስሙን ሳይጠቅስ አንድን አዲስ ሰው ያስተዋውቃል። ከሰማርያ መሆኑን ብቻ እናውቃለን። (አዲስና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
አይሁዶች ሳምራውያንን ይንቋቸው ስለነበር የቆሰለውን አይሁዳዊ ሰው አይረዳውም ብለው ገምተዋል።
“ሳምራዊው የቆሰለውን ሰው ባየው ጊዜ”
“አዘነለት”
በመጀመሪያ ዘይቱንና ወይኑን በቁስሎቹ ላይ ማድረግ ነበረበት። አ.ት፡ “ወይንና ዘይት በቁስሎቹ ላይ ጨምሮ በጨርቅ ጠቀለላቸው” (የሁነቶች ቅደም ተከተል የሚለውን ተመልከት)
ወይን የተጠቀመው ቁስሉን ለማጽዳት ሲሆን ዘይቱ ምናልባት ማመርቀዝን ለመከላከል ሳይሆን አይቀርም። ይህ እንደሚከተለው ሊነገር ይችላል፤ አ.ት፡ “ቁስሉ እንዲፈወስ ዘይትና ወይን በላዩ ላይ ማፍሰስ”
“የራሱ የጭነት እንስሳ”። ይህ ከባድ ጭነት እንዲሸከም የተጠቀመበት እንስሳ ነበር። ምናልባት አህያ ሳይሆን አይቀርም።
“የሁለት ቀን ደሞዝ”። “ዲናር” የ”ዲናሪየስ” ብዙ ቁጥር ነው። (በመጽሐፍ ቅዱስ የተጠቀሰ ገንዘብ የሚለውን ተመልከት)
“የሆቴሉ ጠባቂ” ወይም “የሆቴሉን ኃላፊነት የወሰደው ሰው”
ይህ ቅደም ተከተል እንደገና ሊስተካከል ይችላል። አ.ት፡ “በምመለስበት ጊዜ የምታወጣውን የትኛውንም ተጨማሪ ወጪ እኔ እከፍልሃለሁ”
ኢየሱስ እህቷ ማርያም እርሱን በጥሞና ወደምታዳምጥበት ወደ ማርታ ቤት ይመጣል።
“በጣም ሥራ በዛባት” ወይም “እጅግ ሥራ በዛባት”
ማርያም ብዙ የሚሠራ ሥራ ባለበት ጊዜ ጌታ እርሱን እንድትሰማው በመፍቀዱ ማርታ ቅሬታ እያቀረበች ነው። እርሷ ጌታን ታከብረዋለች፣ በመሆኑም ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ በመጠቀም ቅሬታዋን በበለጠ ትህትና ታቀርባለች። (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ አጽንዖት ለመስጠት የማርታን ስም ይደግመዋል። አ.ት፡ “የተወደድሽ ማርታ” ወይም “አንቺ ማርታ”
ኢየሱስ ማርያም የምታደርገውን ማርታ ከምታደርገው ጋር እያነጻጸረ ነው። ይህንን ግልጽ ማድረግ ሊጠቅም ይችላል። አ.ት፡ “በእርግጠኝነት አስፈላጊ የሆነው ብቸኛው ነገር የእኔን ትምህርት መስማት ነው” ወይም “ምግብ ከማዘጋጀት ይልቅ የእኔን ትምህርት መስማት በይበልጥ አስፈላጊ ነው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “ይህንን ዕድል ከእርሷ አልወስድባትም” ወይም 2) “እኔን ስትሰማኝ የምታገኘውን አትጥለውም” የሚሉት ናቸው (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የቀጣዩ ታሪክ ክፍል ጅማሬ ነው። ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን እንዲጸልዩ ያስተምራቸዋል።
ይህ ሐረግ ጥቅም ላይ የዋለው የታሪኩን አዲስ ክፍል እንደተጀመረ ለማመልከት ነው። የአንተ ቋንቋ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ ጋ ልትጠቀምበት እንደምትችል አስብ። (አዲስ ሁነትን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
ደቀ መዛሙርት ጥያቄ ከመጠየቃቸው በፊት ኢየሱስ ጸሎቱን መጨረሱን መናገር የበለጠ አግባብነት ሊኖረው ይችላል። አ.ት፡ “በአንድ ቦታ ኢየሱስ ይጸልይ ነበር። ጸሎቱን በጨረሰ ጊዜ ከ … አንዱ
“ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው”
ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ በሚጸልዩበት ጊዜ “አባት” በማለት የእግዚአብሔር አብን ስም እንዲያከብሩ ኢየሱስ አዘዛቸው። (አባት እና ልጅን መተርጎም የሚለውን ተመልከት)
“ሁሉም ስምህን እንዲያከብሩት አድርግ”። “ስም” ብዙ ጊዜ የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው ነው። አ.ት፡ “ሰዎች ሁሉ ያክብሩህ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር በሁሉም ላይ የመግዛቱ አሠራር እርሱ ራሱ እግዚአብሔር እንደሆነ ተደርጎ ተነግሯል። አ.ት፡ “ናና በሁሉም ላይ ግዛ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ እንዴት መጸለይ እንዳለባቸው ለደቀ መዛሙርቱ ማስተማሩን ቀጥሏል።
እነዚህ ትዕዛዛዊ አንቀጾች ናቸው፣ ሆኖም ከትዕዛዝ ይልቅ እንደ ልመና ተደርገው መተርጎም አለባቸው። ይህንን ግልጽ ለማድረግ “እባክህን” የመሳሰለ ቃል መጨመር ሊጠቅም ይችላል። አ.ት፡ “… እባክህን ስጠን፣ እባክህን … ይቅር በለን … እባክህን አትምራን”
እንጀራ ውድ ያልሆነ፣ ሰዎች በየዕለቱ የሚበሉት ምግብ ነበር። እዚህ ጋ ጥቅም ላይ የዋለው በጥቅሉ ምግብን ለማመልከት ነው። አ.ት፡ “በየዕለቱ የምንፈልገውን ምግብ”
“በአንተ ላይ ኃጢአት ስለማድረጋችን ይቅር በለን” ወይም “የእኛን ኃጢአት ይቅር በል”
“እኛም ደግሞ ይቅር እንላለንና”
“በእኛ ላይ ኃጢአት ያደረገውን” ወይም “የማይገባውን ነገር ያደረገብንን”
ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከፈተና አርቀን”
ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ስለ ጸሎት ማስተማሩን ቀጥሏል።
ኢየሱስ ደቀ መዛሙርትን ለማስተማር ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “አስቡ፣ ከእናንተ አንዱ … በፊቱ ሊያቀርብለት” ወይም “እንዳላችሁ አስቡ … በፊቱ ሊያቀርብለት” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ሦስት እንጀራ እንድበደር ፍቀድልኝ” ወይም “ሦስት እንጀራ ስጠኝና በኋላ እከፍልሃለሁ”። እንግዳ ተቀባዩ ለእንግዳው የሚያቀርብለት ምንም የተዘጋጀ ምግብ የለውም።
እንጀራ አብዛኛውን ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለው በጥቅሉ ምግብን እንዲወክል ሆኖ ነው። አ.ት፡ “የሚበላ የበሰለ በቂ ምግብ” ወይም “አንድ ሰው የሚበላው የተዘጋጀ በቂ ምግብ”
ጎብኚው ሩቅ ከሆነ ቤቱ መምጣቱ ታውቋል። አ.ት፡ “ሲጓዝ ውሎ አሁን ወደ ቤቴ መጥቷል”
“የምሰጠው ምንም የተዘጋጀ ምግብ”
x
ኢየሱስ የእርሱ ደቀ መዛሙርት ባለማቋረጥ እንዲጸልዩ ለማበረታታት እነዚህን ትዕዛዞች ይሰጣቸዋል። አንዳንድ ቋንቋዎች ከእነዚህ ግሦች ጋር ተጨማሪ መረጃ ደግሞ ይፈልጉ ይሆናል። በዚህ ዐውድ በይበልጥ ተስማሚ የሚሆነውን “እናንተ” የሚለውን ቃል ተጠቀሙ። አ.ት፡ “የሚያስፈልጋችሁን መለመናችሁን ቀጥሉበት … ከእግዚአብሔር የምትፈልጉትን መፈለጋችሁን ቀጥሉ … አግኙት … በሩን ማንኳኳታችሁን ቀጥሉ”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እርሱን ይሰጣችኋል” ወይም “ትቀበሉታላችሁ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
በር ማንኳኳት በቤቱ ውስጥ ያለው ሰው እናንተ በውጪ መቆማችሁን እንዲያውቅ ለጥቂት ጊዜ በሩን መምታት ነው። ደግሞም በባህልህ ሰዎች ወደ ቤት መድረሳቸውን ለማሳየት በሚጠቀሙበት ለምሳሌ “መጠራት” ወይም “መሳል” ወይም “ማጨብጨብ” የመሳሰሉትን መንገዶች በመጠቀም መተርጎም ይቻላል። እዚህ ጋ፣ ትርጉሙ አንድ ሰው እግዚአብሔር መልስ እስኪሰጠው ድረስ ጸሎቱን መቀጠል አለበት የሚል ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በሩን ይከፍትላችኋል” ወይም “እግዚአብሔር ወደ ውስጥ ያስገባችኋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ ስለ ጸሎት ለደቀ መዛሙርቱ ማስተማሩን ይጨርሳል።
ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ለማስተማር በጥያቄ ይጠቀማል። ይህ እንደ መግለጫ ደግሞ ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “አባቶች ከሆናችሁት ከእናንተ ማንም … ዓሣ” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ለማስተማር በጥያቄ ይጠቀማል። ይህ እንደ መግለጫ ደግሞ ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “እንቁላል ቢለምናችሁ በፍጹም ጊንጥ አትሰጡትም” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ጊንጥ ከሸረሪት ጋር ይመሳሰላል፣ ነገር ግን እርሱ መርዛማ መናደፊያ ጭራ አለው። አንተ ባለህበት አካባቢ ጊንጥ የማይታወቅ ከሆነ “መርዛማ ሸረሪት” ወይም “የሚናደፍ ሸረሪት” ብለህ ልትተረጉመው ትችላለህ። (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
“እናንተ ክፉ የሆናችሁት . . . ካወቃችሁ” ወይም “ኃጢአተኞችም እንኳን ብትሆኑ፣ እናንተ . . . ታውቃላችሁ”
ኢየሱስ ከዲዳው ሰው አጋንንትን ካወጣ በኋላ ጥያቄ ይቀርብለታል።
ደራሲው የአዲስ ሁነት ጅማሬን ለማመልከት ይህንን ቃል ይጠቀማል። (አዲስ ሁነትን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
ልዩ መረጃ መጨመር ሊረዳ ይችል ይሆናል። አ.ት፡ “ኢየሱስ ከአንድ ሰው አጋንንትን ያወጣ ነበር” ወይም “ኢየሱስ፣ አጋንንት ሰውየውን እንዲለቀው ያደርግ ነበር”
አጋንንቱ ሰዎችን ከመናገር የሚከለክልበት ኃይል ነበረው። አ.ት፡ “ሰውየው መናገር እንዳይችል አድርጎት የነበረው አጋንንት”
ድርጊቱ የቱ ጋ እንደሚጀምር ለማመልከት ይህ ቃል እዚህ ጋ ጥቅም ላይ ውሏል። የአንተ ቋንቋ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው ያንን እዚህ ጋ ስለመጠቀም ማሰብ ይኖርብሃል። አጋንንቱ ከሰውዬው በወጣ ጊዜ ከሕዝቡ አንዳንዶቹ ኢየሱስን ነቀፉት፣ ይህም ኢየሱስ ስለ ክፉ መናፍስት ወዳስተማረው ትምህርት የሚመራ ሆነ።
ልዩ መረጃ መጨመር ሊረዳ ይችል ይሆናል። አ.ት፡ “አጋንንቱ ከሰውዬው በወጣ ጊዜ” ወይም “አጋንንቱ ሰውዬውን በለቀቀው ጊዜ”
“መናገር የማይችል የነበረው ሰው በዚህ ጊዜ ተናገረ”
“አጋንንትን የሚያወጣው የአጋንንት አለቃ በሆነው በብኤልዜቡል ኃይል ነው”
ኢየሱስ ለሕዝቡ ምላሽ መስጠት ይጀምራል።
“ሌሎች ሰዎች ኢየሱስን ፈተኑት”። ሥልጣኑ ከእግዚአብሔር መሆኑን እንዲያረጋግጥላቸው ፈለጉበት።
“ከሰማይ ምልክት እንዲሰጣቸው ለመኑት” ወይም “ከሰማይ ምልክት እንዲሰጣቸው በመጠየቅ”። ሥልጣኑ ከእግዚአብሔር መሆኑን እንዲያረጋግጥላቸው የፈለጉት እንዲህ ባለ መንገድ ነበር።
እዚህ ጋ፣ “መንግሥት” የሚያመለክተው በውስጡ የሚኖረውን ሕዝብ ነው። ይህም ደግሞ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በአንድ መንግሥት ውስጥ የሚኖሩ ሕዝቦች እርስ በእርሳቸው ከተዋጉ መንግሥታቸውን ያጠፋሉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ቤት” የሚያመለክተው ቤተሰብን ነው። አ.ት፡ “የቤተሰብ አባላት እርስ በእርስ ከተጣሉ ቤተሰባቸውን ይበታትኑታል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ተሰባብሮ ይወድቅና ይጠፋል”። ይህ የሚደረመስ ቤት ስዕል የሚያመለክተው የቤተሰብ አባላት እርስ በእርስ በሚጣሉበት ጊዜ ቤተሰቡ የሚጠፋ መሆኑን ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ሰይጣን” የሚያመለክተው እርሱን የሚከተሉትን አጋንንትን እንዲሁም ራሱን ሰይጣንን ነው። አ.ት፡ “ሰይጣንና በመንግሥቱ ያሉ አባላቱ እርስ በእርሳቸው ከተዋጉ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ ሕዝቡን ለማስተማር ጥያቄ ይጠይቃል። ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ሰይጣን . . . ከሆነ መንግሥቱ አይጸናም” ወይም “ሰይጣን . . . መንግሥቱ ይፈራርሳል”። (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“አጋንንትን ከሰዎች የማወጣው በብኤልዜቡል ኃይል እንደሆነ ትናገራላችሁና”። የክርክሩ ቀጣይ ክፍል በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አጋንንትን ከሰዎች የማወጣው በብኤልዜቡል ኃይል እንደሆነ ትናገራላችሁና። ያ ደግሞ ሰይጣን እርስ በእርሱ ተከፋፍሏል ማለት ነው”
“ነገር ግን እኔ . . . ተከታዮቻችሁ አጋንንት ከሰዎች እንዲወጡ በማን ኃይል ያስገድዷቸዋል?” ኢየሱስ ሕዝቡን ለማስተማር ጥያቄዎችን ይጠይቃል። ኢየሱስ የሚጠይቀው ጥያቄ ትርጉም ግልጽ ሊደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ነገር ግን እኔ . . . እንግዲያውስ ተከታዮቻችሁም ደግሞ አጋንንትን የሚያወጡት በብኤልዜቡል ኃይል ነው ብለን መስማማት አለብን። ይሁን እንጂ ይህ እውነት እንደሆነ አታምኑም”።
“እኔ በብኤልዜቡል ኃይል አጋንንትን እንደማወጣ ስለማለታችሁ በእግዚአብሔር ኃይል አጋንንትን የሚያወጡ ተከታዮቻችሁ ይፈርዱባችኋል”
“የእግዚአብሔር ጣት” የእግዚአብሔርን ኃይል ያመለክታል። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ይህ የእግዚአብሔር መንግሥት ወደ እናንተ መምጣቷን ያሳያል”
ይህ ኢየሱስ ብርቱ ሰው ሆኖ የሌላውን ብርቱ ሰው ንብረት ይወስድ ይመስል እርሱ ሰይጣንን እና አጋንንቶቹን ስለ ማሸነፉ የሚናገር ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“የሰውዬውን የጦር መሣሪያና መከላከያ ያስወግዳል”
“ማንም የእርሱን ነገር ሊሰርቅበት አይችልም”
“ሀብቱን ይሰርቀዋል” ወይም “የሚፈልገውን ነገር ሁሉ ይወስዳል”
ይህ የሚያመለክተው የትኛውንም ሰው ወይም የሰዎች ቡድን ነው። “ከእኔ ጋር ያልሆነ ማንም ቢሆን ይቃወመኛል፣ ከእኔ ጋር የማይሰበስብ ማንም ቢሆን ይበትናል” ወይም “ከእኔ ጋር ያልሆኑት እነርሱ ይቃወሙኛል፣ ከእኔ ጋር የማይሰበስቡ እነዚያም ይበትናሉ”
“እኔን የማይደግፈኝ” ወይም “ከእኔ ጋር የማይሠራ”
“እኔን በመቃወም ይሠራል”
ከእኔ ጋር የማይሰበስብ ይበትናል ኢየሱስ የሚያመለክተው እርሱን የሚከተሉ ደቀ መዛሙርትን መሰብሰብን ነው። ይህ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎች መጥተው እንዲከተሉኝ የማያደርግ ማንም ቢኖር ከእኔ እንዲርቁ ያደርጋቸዋል”
ይህ ክፉ መናፍስት የሚቅበዘበዙበትን “ኦና ሥፍራ” ያመለክታል።
“መንፈስ በዚያ ምንም ዓይነት እረፍት በሚያጣበት ጊዜ”
ይህ ለመኖሪያነት የተጠቀመበትን ሰውዬ ያመለክታል። አ.ት፡ “ወደ ኖርኩበት ሰው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ዘይቤአዊ አነጋገር ተጠርጎ በጸዳውና ነገሮች ተስተካክለው በተቀመጡበት ቤት ስለተመሰለው ሰው ይናገራል። ቤቱ እስካሁን ድረስ ባዶ እንደሆነ ያመላክታል። ይህ ግልጽ ካደረገው መረጃ ጋር በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰውዬው ልክ አንድ ሰው ጠርጎ ያጸዳውና ሁሉንም ነገር በተገቢው ቦታ አድራጅቶ በማስቀመጥ የተወውን ቤት መስሎ ያገኘዋል” ወይም “ሰውዬው የጸዳና የተደራጀ፣ ነገር ግን የተተወ ቤት መስሎ ያገኘዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መጀመሪያ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እርኩሱ መንፈስ ሳይለቀው በፊት የነበረውን የሰውዬውን ሁኔታ ነው። አ.ት፡ “መንፈሱ ሳይለቀው በፊት ከነበረው ሁኔታ ይልቅ የከፋ”
x
ኢየሱስ ሕዝቡን ማስተማሩን ይቀጥላል።
“ብዙ ሰዎች ሕዝቡ ላይ ሲጨመሩ” ወይም “ሕዝቡ እየበዛ ሲሄድ”
እዚህ ጋ፣ “ትውልድ” በውስጡ ያለውን ሕዝብ ያመለክታል። አ.ት፡ “በዚህ ዘመን ያሉ ሰዎች ክፉዎች ናቸው። ለራሳቸው … ይፈልጋሉ” ወይም “በዚህ ዘመን የምትኖሩ ሰዎች ክፉዎች ናችሁ። ለእናንተ … ትፈልጋላችሁ”
ስለሚፈልገው የምልክት ዓይነት መረጃው ግልጽ ሊደረግ ይችላል። አ.ት፡ “ከእግዚአብሔር መምጣቴን ለማረጋገጥ ተአምራት እንዳደርግ ይፈልግብኛል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር አንድም ምልክት አይሰጠውም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“በዮናስ የሆነው” ወይም “እግዚአብሔር ለዮናስ ያደረገለት ተአምር”
ይህ ማለት ዮናስ ለነነዌ ሕዝብ ከእግዚአብሔር ዘንድ ምልክት ሆኖ እንዳገለገለ ኢየሱስም በተመሳሳይ መንገድ በዚያ ዘመን ለነበሩት አይሁድ ከእግዚአብሔር ዘንድ ምልክት ሆኖ ያገለግላል።
ኢየሱስ ወደ ራሱ እያመለከተ ነው።
“ዛሬ በሕይወት ያሉ ሰዎች”
ይህ የሳባን ንግሥት ያመለክታል። ሳባ ከእስራኤል በስተደቡብ የነበረ መንግሥት ነው።
“ተነሥታ በዚህ ዘመን ሰዎች ላይ ትፈርዳለች”
ይህ የአነጋገር ዘይቤ በጣም ሩቅ ከሆነ ቦታ መጥታለች የሚል ትርጉም አለው። አ.ት፡ “በጣም ረጅም ርቀት ተጉዛ መጥታለች” ወይም “በጣም ሩቅ ከሆነ ቦታ መጥታለች” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ እየተናገረ ያለው ስለ ራሱ ነው። አ.ት፡ “ከሰለሞን የምበልጠው እኔ እዚህ አለሁ”
ኢየሱስ እየተናገረ ያለው ስለ ራሱ ነው። አ.ት፡ “እኔ ከሰለሞን እበልጣለሁ”
ይህ ጥንታዊቷን የነነዌ ከተማ የሚያመለክት መሆኑን በግልጽ መንገር ያግዝ ይሆናል። አ.ት፡ “በጥንታዊቷ የነነዌ ከተማ ይኖሩ የነበሩ ሰዎች”
ይህ ወንዶችንና ሴቶችን ያካትታል። አ.ት፡ “ሕዝብ” (ተባዕታዊ ቃል በምታገኝበት ጊዜ እንስታዊንም ጨምርበት የሚለውን ተመልከት)
“የዚህ ዘመን ሕዝብ”
“የነነዌ ሕዝብ ንሰሐ ገብተዋልና”
ኢየሱስ እየተናገረ ያለው ስለ ራሱ ነው። እርሱን እንዳልሰሙት በግልጽ መንገሩ ሊጠቅም ይችላል። አ.ት፡ “ከዮናስ የምበልጥ ብሆንም እንኳን እናንተ ገና ንሰሐ አልገባችሁም”
ኢየሱስ ሕዝቡን ማስተማሩን ይጨርሳል።
ከቁጥር 33 – 36 ያሉት ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱ እንዲታዘዙትና ከሌሎች ጋር እንዲካፈሉት ስለሚፈልገው “ብርሃን” ስለሆነው ትምህርቱ የተናገረባቸው ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ይደብቀዋል ወይም ከቅርጫት በታች ያስቀምጠዋል”
በዚህ አንቀጽ ውስጥ መገንዘብ በሚቻለው ባለቤትና ግሥ ላይ መጨመር ይቻላል። አ.ት፡ “ነገር ግን አንድ ሰው በመብራት ማስቀመጫው ላይ ያስቀምጠዋል” ወይም “ነገር ግን አንድ ሰው በጠረጴዛ ላይ ያስቀምጠዋል”
በዚህ የዘይቤአዊ አነጋገር ክፍል ውስጥ ልክ ዐይን ለሰውነት ብርሃንን እንደሚያቀርብ ኢየሱስ ሲያደርግ የሚያዩአቸው ነገሮች ማስተዋልን ያቀርቡላቸዋል። አ.ት፡ “ዐይንህ ልክ እንደ ሰውነት መብራት ነው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ዐይን የማየት ችሎታ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሰውነት ለሰው ሕይወት ነው።
እዚህ ጋ፣ “ዐይን” የማየት ችሎታ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የማየት ችሎታህ ጤነኛ በሚሆንበት ጊዜ” ወይም “በሚገባ በምታይበት ጊዜ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሰውነትህን በሙሉ ብርሃን ይሞላዋል” ወይም “ሁሉንም ነገር አጥርተህ ለማየት ትችላለህ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ዐይን” የማየት ችሎታ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “የማየት ችሎታህ በሚታወክበት ጊዜ” ወይም “በሚገባ ማየት በማትችልበት ጊዜ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ምንም ነገር ለማየት አትችልም”
“ብርሃን ነው ብለህ የምታስበው ጨለማ ሆኖ እንዳይገኝ አረጋግጥ” ወይም “የትኛው ብርሃን፣ የትኛው ደግሞ ጨለማ መሆኑን ስለ ማወቅህ እርግጠኛ ሁን”
ኢየሱስ ተመሳሳዩን እውነት በተነጻጻሪ ይናገራል። እርሱ እውነትን ሰለ ተሞሉ ሰዎች በድምቀት እንደሚያበሩ መብራቶች አድርጎ ይናገርላቸዋል። (ተነጻጻሪ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ በፈሪሳዊ ቤት እንዲበላ ተጋበዘ።
ደራሲው የአዲስ ሁነት ጅማሬን ለማመልከት እነዚህን ቃላት ይጠቀማል። (አዲስ ሁነትን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ የፈሪሳዊውን ቤት ያመለክታል።
ወንዶች በምግቡ ዙሪያ በምቾት ጋደም ማለታቸውና እንዲህ ያለውን እራት ዘና ብለው መብላታቸው የተለመደ ነበር። በአንተ ቋንቋ ሰዎች በሚበሉበት ጊዜ ሰውነታቸውን እንዴት ባለ ሁኔታ እንደሚያሳርፉት ገላጭ ቃል ካለው ያንን ቃል በመጠቀም መተርጎም ያስፈልግህ ይሆናል። አ.ት፡ “ለመብላት ተቀመጡ”
በሥርዓቱ መሠረት ሰዎች በእግዚአብሔር ፊት ንጹሕ ለመሆን እጆቻቸውን መታጠብ እንዳለባቸው የሚናገር መመሪያ ፈሪሳውያን ነበራቸው። አ.ት፡ “እጆቹን መታጠብ” ወይም “በሃይማኖታዊው ሥርዓት ንጹህ ለመሆን እጆቹን መታጠብ”
ኢየሱስ ዘይቤአዊ አነጋገርን በመጠቀም ለፈሪሳዊው መናገር ይጀምራል። እርሱ ሲኒና ጎድጓድ ሳህኖችን የሚያነጹበትን መንገድ ራሳቸውን ከሚያነጹበት ጋር ያነጻጽራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የዕቃ መያዣዎቹን ውጫዊ ገጽ ማጠብ የፈሪሳውያን የሃማኖታዊ ሥርዓታቸው አካል ነበር።
ይህ የዘይቤአዊ አነጋገር ክፍል የሳህኑን ውጫዊ ገጽታ ለማጽዳት የሚያደርጉትን ጥንቃቄ ቸል ከሚሉት ውስጣዊ ሁኔታቸው ጋር ያነጻጽራል።
እዚህ ጋ ኢየሱስ የሚናገራቸው ሁሉ ወንዶች ፈሪሳውያን ቢሆኑም እንኳን ይህ አገላለጽ ወንዶችን ወይም ሴቶችን ሊያመለክት ይችላል።
እግዚአብሔር በውስጣቸው ስላለው ነገር እንደሚገደው ባለማስተዋላቸው ኢየሱስ ፈሪሳውያንን በጥያቄ ይገስጻቸዋል። ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ውጪውን የሠራው እርሱ ውስጡንም ደግሞ ሠርቶታል!” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ በሲኒዎቻቸውና በጎድጓዳ ሳህኖቻቸው ሊያደርጉት የሚገባቸውን ያመለክታል። አ.ት፡ “በሲኒዎቻችሁና በጎድጓዳ ሳህኖቻችሁ ውስጥ ያለውን ለድኾች ስጡ” ወይም “ለድኾች ለጋሾች ሁኑ”
“ሙሉ በሙሉ ንጹሕ ትሆናላችሁ” ወይም “በውስጣችሁና በውጪአችሁ ሁሉ ንጹሕ ትሆናላችሁ”
“ከአዝሙድ፣ ከጤና አዳምና ከሌሎች የጓሮ ዕጾቻችሁ አንድ አሥረኛውን ለእግዚአብሔር ትሰጣላችሁ”። ከገቢያቸው ላይ አሥረኛውን ከመስጠት አንጻር ፈሪሳውያን እንዴት ያለ ጽንፍ እንደነበራቸው ኢየሱስ ምሳሌ እየሰጠ ነበር።
እነዚህ ዕጾች ናቸው። ሰዎች ከእነዚህ ቅጠላ ቅጠሎች ቀንጥሰው ጣዕም እንዲሰጥ ምግባቸው ላይ ይጨምራሉ። ሰዎች አዝሙድና ጤና አዳም ምን እንደሆኑ ካላወቁ እነርሱ የሚያውቁትን የዕጽ ስም ወይም “ዕጾች” የሚል ጥቅል አገላለጽ መጠቀም ትችላለህ። (የማይታወቁትን ተርጉማቸው የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “ከሌላ ከእያንዳንዱ አትክልት” 2) “ከሌላ የጓሮ ዕጽ ሁሉ” ወይም 3) “ከሌላ የጓሮ ተክል ሁሉ” የሚሉት ናቸው።
“እግዚአብሔርን ለመውደድ” ወይም “ለእግዚአብሔር የሆነ ፍቅር”። የሚወደደው እግዚአብሔር ነው።
“ሳትተዉ” ይህ ሁልጊዜ መደረግ እንዳለበት አጽንዖት ይሰጣል። ይህ በአዎንታዊነት ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሌሎቹንም መልካም ነገሮች እንዲሁ አዘውትራችሁ ለማድረግ” (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ ፈሪሳውያንን መናገሩን ያበቃል።
“ምርጥ መቀመጫዎች”
“ሰዎች በልዩ አክብሮት ሰላምታ እንዲሰጧችሁ ትወዳላችሁ”
ፈሪሳውያን ምልክት እንደሌለበት መቃብር ናቸው፣ ምክንያቱም በሃይማኖት ሥርዓት ንጹሕ ይመስላሉ፣ ነገር ግን በዙሪያቸው ያሉት እንዲረክሱ ያደርጋሉ። (ተነጻጻሪ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ መቃብሮች አስክሬን የሚቀበርባቸው የተቆፈሩ ጉድጓዶች ናችው። እነዚህ ሌሎች ሰዎች ያዩአቸው ዘንድ እንደተለመደው ሰዎች በመቃብር ሥፍራ የሚያስቀምጧቸው ነጭ ድንጋዮች የሏቸውም።
አይሁድ በመቃብር ላይ በሚሄዱበት ጊዜ በሃይማኖታዊው ሥርዓት ይረክሳሉ። እነዚህ ምልክት የሌለባቸው መቃብሮች በድንገት እንዲረክሱ ያደርጓቸዋል። ይህ በግልጽ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሳያስተውሉት እና በሃይማኖታዊ ሥርዓት እርኩስ ይሆናሉ”
ኢየሱስ ለአይሁዳዊው መምህር ምላሽ መስጠት ይጀምራል።
ይህ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ገጸ ባህርይን ያስተዋውቃል። (አዲስና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ በፈሪሳውያን ላይ የሰጠው አስተያየት የአይሁድ የሕግ መምህራንንም የሚመለከት መስሏል።
ኢየሱስ ከፈሪሳውያን ጋር የሕግ መምህራኑንም ተግባር ለመኮነን መፈለጉን ግልጽ ያደርጋል።
“ሊሸከሙት የማይችሉትን ከባድ ሸክም በሕዝብ ላይ ትጭናላችሁ”። ኢየሱስ የሚናገረው አንድ ሰው ከባድ ነገሮችን እንዲሸከሙት ለሕዝብ ይሰጣቸው ይመስል ብዙ መመሪያዎችን ስለሚሰጣቸው ሰው ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “ሕዝቡ እነዚያን ከባድ ሸክሞች እንዲሸከም ለመርዳት ምንም ነገር አታደርጉም” ወይም 2) “እነዚያን ሸክሞች ራሳችሁ ለመሸከም ምንም ጥረት አታደርጉም”
ኢየሱስ ፈሪሳውያንን እና የሕግ መምህራንን እየገሰጻቸው ነው። ስለ ነቢያት መገደል ያውቃሉ፣ ነገር ግን እነርሱን ስለመግደላቸው አባቶቻቸውን አይኮንኑም። አ.ት፡ “ስለዚህ፣ እነርሱን ከማውገዝ ይልቅ ታጸናላችሁ፣ ትስማማላችሁም”
ይህ ቀደም ሲል የሕግ መምህራን መመሪያዎችን በሕዝቡ ላይ ስለመጫናቸው የተነገረውን መግለጫ ወደ ኋላ ያመለክታል።
“ጥበብ” ስለ እግዚአብሔር ሆና መናገር እንደቻለች ተደርጋ ተወስዳለች። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በጥበቡ እንዲህ አለ” ወይም “እግዚአብሔር በጥበብ ተናገረ” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
“ለሕዝቤ ነቢያትንና ሐዋርያትን እልክላቸዋለሁ”። ኢየሱስ ይናገራቸው ለነበሩ አይሁድ አድማጮች፣ እግዚአብሔር ለአባቶቻቸው ነቢያትንና ሐዋርያትን እንደሚልክ አስቀድሞ አስታውቋቸው ነበር።
“ሕዝቤ ከነቢያትና ከሐዋርያት አንዳንዶቹን ያሳድዳሉ፣ ይገድላሉም”። ኢየሱስ ይናገራቸው ለነበሩ አይሁድ አድማጮች እግዚአብሔር ለአባቶቻቸው ነቢያትንና ሐዋርያትን እንደሚያሳድዱና እንደሚገድሉ አስቀድሞ አስታውቋቸው ነበር።
ኢየሱስ ይናገራቸው የነበሩ ሰዎች በአባቶቻቸው ስለ ተገደሉት ነቢያት ተጠያቂዎች ይሆናሉ። አ.ት፡ “ስለዚህ ሰዎች ስለ ገደሏቸው ነቢያት ሞት በሙሉ እግዚአብሔር ይህንን ትውልድ ተጠያቂ ያደርገዋል” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ደም… ፈሰሰ” በተገደሉ ጊዜ የተረጨውን ደም ያመለክታል። አ.ት፡ “የነቢያትን መገደል” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ምናልባት በብሉይ ኪዳን ስለ ጣዖት አምልኮአቸው የእስራኤልን ሕዝብ የገሰጻቸው ካህን ይሆን ይሆናል። ይህ የአጥማቂው ዮሐንስ አባት አይደለም።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ሕዝቡ የገደሉት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ ለአይሁዳዊው መምህር የሚሰጠውን ምላሽ ያበቃል።
ኢየሱስ የእግዚአብሔር እውነት በቤት ውስጥ እንዳለ፣ መምህራን ለመግባት እምቢ እንዳሉና ሌሎች ደግሞ ቁልፉን አግኝተው እንዳይገቡ እንዳልፈቀዱላቸው ይናገራል። ይህ ማለት መምህራኑ እግዚአብሔርን በእውነት አያውቁትም፣ ሌሎችንም ደግሞ እርሱን ከማወቅ ይከለክሏቸዋል ማለት ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ ወደ ቤት ወይም ወደ ዕቃ ማስቀመጫ ክፍል የመግቢያውን መንገድ ይወክላል።
“እናንተ ራሳችሁ እውቀት ለማግኘት አትገቡም”
ይህ ኢየሱስ በፈሪሳዊው ቤት የሚበላበት የታሪኩ የመጨረሻ ክፍል ነው። የታሪኩ ዋነኛው ክፍል ካለቀ በኋላ ስለሆነው ነገር እነዚህ ቁጥሮች ለአንባቢው ይናገራሉ።
“ኢየሱስ ከፈሪሳዊው ቤት ወጥቶ ከሄደ በኋላ”
ጸሐፊዎችና ፈሪሳውያን ከኢየሱስ ጋር የተከራከሩት የእግዚአብሔርን ሕግ ስለ ማፍረሱ ሊከሱት እንዲችሉ ለማጥመድ በመሞከር እንጂ አመለካከታቸውን ለማስከበር አልነበረም።
ይህ ማለት ሊከሱት ይችሉ ዘንድ ኢየሱስ አንድ የተሳሳተ ነገር እንዲናገር ፈልገዋል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን በሺህ በሚቆጠሩ ሰዎች ፊት ማስተማር ጀመረ
ይህ ምናልባት ጸሐፍት እና ፈሪሳውያን እርሱን ለማጥመድ መንገድ በሚፈልጉበት ጊዜ ሊሆን ይችላል፡፡ ጸሐፊው እነዚህን ቃላት የተጠቀመው አዲስ የሚጀምረውን ትዕይንት ለመግለጽ ነው፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የታሪኩን መቼት የሚያሳይ ዳራ የመረጃ ዳራ ነው፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
"ነገር ግን" የሚለው ቃል ስለ ፈሪሳውያን ግብዝነት ለመግለጽ ይህንን ሀረግ ከቀደመው ሀረግ ጋር ያያይዛል፡፡ (አያያዥ ቃላት የሚለውን ይመልከቱ)
"ማናቸውም የተደበቀ ነገር ይገለጣል፡፡" ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች በሌሎች ሰዎች በድብቅ የተደረገን ማናቸውንም ነገር ይደርሱበታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከዐረፍተ ነገሩ የመጀመሪያ ክፍል ጋር ተመሳሳይ ትርጉም ያለው እውነቱን ላይ ትኩረት የሚሰጥ አገላለጽ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች ሌሎች ሰዎች ሊደብቁ ስለሚሞክሩት ነገር በሙሉ ማወቅ ይችላሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጨለማ" የሚለው "ምሽት" ለሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን ይህም "በግል" ለሚለው ሜቶኖሚ ነው፡፡ እንደዚሁም "ብርሃን" የሚለው "ቀን" ለሚለው ሜቶኖሚ ሲሆን ይህም "ሕዝብ" ለሚለው ሜቶኖሚ ነው፡፡ "ይሰማል" የሚለው ሀረግ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በምሽት ብቻችሁን ሆናችሁ የተናገራችሁትን፣ ሰዎች በቀን ብርሃን ይሰሙታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ለሌላ ሰው ማንሾካሾክ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የነገሩን ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
"በተዘጋ ክፍል፡፡" ይህ የግል ንግግርን ያመለክታል፡፡ "በግል" ወይም "በድብቅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ከፍ ባለ ድምጽ ይነገራል፡፡" ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች ያሰሙታል/ይናገሩታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡(አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በእሥራኤል ቤቶች ጠፍጣፋ ጣራ/ሰገነት አላቸው፤ ስለዚህም ሰዎች ወደዚያ ላይ ወጥተው ሊቆሙ ይችላሉ፡፡ ሰዎች እንዴት በቤት ጫፍ ላይ እንደሚወጡ ለመገመት አንባቢው ግር የሚለው ከሆነ፤ ይህ አጠቃላይ በሆነ መንገድ፣ "ሁሉም ሰው ሊሰማው በሚችለው ከፍ ባለ ስፍራ" በሚል ሊተረጎም ይችላል፡፡
ኢየሱስ በዚህ ሁኔታ ደቀ መዛሙርቱ እንዳይፈሩ ዳግም ንግግሩን በአዲስ መልክ ለማቅረብ
"ከዚህ በላይ ጉዳት ሊያደርሱ አይችሉም"
x
ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ለማስተማር ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ "አምስት ድንቢጦች በሁለት ሳንቲም ብቻ እንደሚሸጥ ታውቃላችሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ጥራጥሬ የሚመገቡ፣ በጣም ትንንሽ ወፎች
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር እና በአዎንታዊ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ከእነርሱ አንዲቱን አንኳን በፍጹም አይረሳም" ወይም "እግዚአብሔር በእርግጥ እያንዳንዷን ድንቢጥ እንኳን አይረሳም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እን ምፀት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር በራሳችሁ ላይ ስንት ፀጉር እንዳለ እንኳን ያውቃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ለፍርሃቱ ምክንያት የሚሆነው ነገር አልተገለጸም፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "በሚደርስባችሁ ነገር አትፍሩ" ወይም 2) "ስለዚህ ሊጎዷችሁ የሚችሉ ሰዎችን እትፍሩ፡፡"
"እናንተ ለእግዚአብሔር ከብዙ ድንቢጦች ይልቅ ዋጋ አላችሁ"
ኢየሱስ ወደ አዲስ ርዕስ ለመግባት፣ በዚህ ሁኔታ ስለ ንስሃ ለማስተማር አድማጮቹን ዳግም እንዲህ ይላቸዋል፡፡
የሚመሰከረው ነገር በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ስለ እኔ ለሌሎች የሚመሰክር እርሱ የእኔ ደቀ መዝሙር ነው" ወይም "ለእኔ ታዛዥ መሆኑን ለመናገር አሻፈረኝ የሚል፣ እርሱ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ የሚናገረው ስለ ራሱ ነው፡፡ "እኔ፣ የሰው ልጅ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"በሰዎች ፊት የሚክደኝ እርሱ፡፡" የተደረገው ክህደት ምን እንደሆነ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "የእኔ ደቀ መዝሙር መሆኑን በሌሎች ፊት እውቅና ለምጠት ያልፈቀደ" ወይም "ለእኔ ታዛዥ መሆኑን ለመናገር ያልፈቀደ እርሱ" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ተቀባይነት አያገኝም፡፡" ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የሰው ልጅ እርሱን ይክደዋል" ወይም "የእኔ ደቀ መዝሙር አይደለም እላለሁ/እክደዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ስለ ሰው ልጅ ክፉ ነገር የሚናገር ሁሉ"
"ይቅርታ ይቀበላል፡፡" ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ይምረዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"በመንፈስ ቅዱስ ላይ ክፉ የሚናገር"
ይህ በአድራጊ ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ነገር ግን እርሱ… እርሱን እግዚአብሔር ይቅር አይለውም" ወይም "ነገር ግን እርሱ… እግዚአብሔር እርሱን ለዘለዓለም ጥፋተኛ ያደርገዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ምፀት የሚሉትን ይመልከቱ)
እነርሱን ወደ ፍርድ ማን እንደሚያቀርባቸው አልተገለጸም
"በሀይማኖት መሪዎች ፊት ለጥያቄ ወደ ሸንጎ ሲያቀርቧችሁ"
ይህንን በአንድ ዐረፍተ ነገር ማጣመር አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ "በአገሪቱ አቅም/ሀይል ያላቸው ሌሎች ሰዎች"
"በዚያን ጊዜ" ወይም "ከዚያም"
ይህ በኢየሱስ ትምህርት መሃል ጣልቃ የገባ ድርጊት ነው፡፡ አንድ ሰው ኢየሱስን አንድ ነገር እንዲያደርግ ይጠይቀውል እርሱም ለሰውየው መልስ ይሰጠዋል፡፡
በዚያ ባህል ውስጥ፣ ብዙውን ጊዜ አባት ከሞተ በኋላ ውርስ ይተላለፋል፡፡ የተናጋሪው ሰው አባት መሞቱን ማረጋገጥ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ "አሁን አባታችን ስለ ሞተ ድርሻዬን ከሀብቱ አካፍለኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ እንግዳ የሆነን ለማመልከት የሚውል ነው፤ ወይም 2) ኢየሱስ ሰውየውን እየገሰጸው ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ከእነዚህ በአንዱ መንገዶች በአንዱ ሰዎችን ሊገልጽ የሚችልበት መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡ አንዳንዶች ይህን ቃል ከነጭርሱ ሳይተረጉሙት ይቀራሉ፡፡
ኢየሱስ ጥያቄውን የተጠቀመበት ሰውየውን ለመገሰጽ ነው፡፡ አንዳንድ ቋንቋዎች "አንተ" ወይም "የአንተ" ለሚለው ብዙ ቁጥርን ይጠቀማሉ፡፡ "እኔ የእናንተ ዳኛ ወይም ፈራጅ አይደለሁም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው ቃል ምናልባት በዚያ የተሰበሰበውን ሕዝብ ሁሉ ሊያመለክት ይችላል፡፡ "ኢየሱስ በዚያ ለተሰበሰቡት እንዲህ አላቸው"
"ከማናቸውም አይነት ራስ ወዳድነት ተጠበቁ፡፡" "ከአፍቅሮተ ንዋይ ራሳችሁን አርቁ" ወይም "የንዋይ ፍቅር እንዳይገዛችሁ ራሳችሁን ጠብቁ"
ይህ እውነታን የሚያንጸባርቅ አጠቃለይ ሀሳብ ነው፡፡ አንደን ሰው ለይቶ አያመለክትም፡፡ አንዳንድ ቋንቋዎች ይህን የሚገልጹበት መንገድ አላቸው፡፡
"ምንም ያህል ሀብት ያለው መሆኑ" ወይም "የቱንም ያህል ንብረት ይኑረው"
ኢየሱስ በምሳሌ ትምህርቱን ማስተማሩን ቀጠለ፡፡ (ግብረ ገባዊ ምሳሌ የሚለውን ይመልከቱ)
ምናልባት ኢየሱስ እሰከዚህም ድረስ ለተሰበሰበው ሕዝብ በሙሉ እየተናገረ ነበር፡፡
"በጣም ጥሩ አዝነራ ሰጠ"
ይህ ጥያቄ የሚያንጸባርቀው ሰውየው ምን ማድረግ እንዳለበት በውስጡ ያስብ የነበረውን ነው፡፡ "ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላውቅም፣ ምክንያቱም ሰብሌን ሁሉ የማከማችበት በቂ ስፍራ የለኝም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ገበሬዎች የሰበሰቡትን አዝመራ የሚያከማቹበት
ሀብት
ለራሴ እንዲህ እላለሁ፣ ‘ለአመታት የሚበቃ…አለኝ፡፡ እርፍ ልበል… ደስ ይበለኝ፡፡'" ወይም "ለራሴ እንዲህ እላለሁ ለአመታት የሚበቃ አለኝ… ስለዚህ ማረፍ እችላለሁ…ደስ ይበለኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የነገሩን ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ በምሳሌ ማስተማሩን ሲጨርስ እግዚአብሔር እንዴት ለባለጸጋው ሰው ምላሽ እንደጠቀሰ ይጠቅሳል፡፡
"ነፍስ" የአንድን ሰው ሕይወት ያመለክታል፡፡ "ዛሬ ምሽት ትሞታለህ" ወይም "ዛሬ ምሽት ነፍስህን ከአንተ እወስዳታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዩፊሚዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"አንተ ያከማቸኸው ለማን ይሆናል?" ወይም "አንተ የሰበሰብከው ለማን ይሆናል?" እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት ሰውየው የሰበሰባቸው ነገሮች የእርሱ እንደማይሆኑ እንዲረዳ ለማድረግ ነው፡፡ "አንተ የሰበሰብካቸው ነገሮች የሌላ ሰው ይሆናሉ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ዋጋ ያላቸውን ነገሮች ማከማቸት"
ጊዜውን እና ሃብቱን እግዚአብሔር ዋጋ ለሚሰጣቸው ነገሮች አልተጠቀመበትም
ኢየሱስ በተሰበሰበው ሕዝብ ፊት ደቀ መዛሙርቱን ማስተማሩን ቀጠለ፡፡
"በዚህም ምክንያት" ወይም "ይህ ታሪክ ከሚያስተምረው የተነሳ"
"እኔ አስፋላጊ የሆነ ነገር ልነግራችሁ እፈልጋለሁ" ወይም "ይህንን የምነግራችሁን ነገር በጥንቃቄ ልትሰሙ ይገባል"
"ስለ ሕይወታችሁ እና ስለምትበሉት" ወይም "ለሰውነታችሁ ስለምትለብሱት ልብስ"
ይህ በአጠቃላይ ስለ እሴት የሚነገር ሀሳብ ነው፡፡ "ሕይወት ከምትመገቡት ምግብ ይልቅ ይበልጥ ጠቃሚ ነው"
"ሰውነታችሁ ከምትለብሱት ልብስ ይልቅ ይበልጥ ጠቃሚ ነው"
"አበቦች እንዴት እንደሚያድጉ አስተውሉ"
ሊሊ አበቦች በሜዳ የሚያድጉ ውብ ተክሎች ናቸው፡፡ በቋንቋችሁ እነዚህን የአበባ አይነቶች የምትገልጹበት መንገድ ከሌለ እነዚህን አበቦች የሚመስሉ የሌሎችን አበቦች ስያሜ መጠቀም ትችላላችሁ ወይም "አበቦች" ብላችሁ መተርጎም ትችላላችሁ፡፡ (የማይታወቁትን መተረጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ክርን ወይም ፈትልን ለልብስነት ማዘጋጀት "መፍተል" ይባላል፡፡ ይህንን ይበልጥ ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልግ ይችላል፡፡ "እነርሱ ልብስ ለማበጀት አይፈትሉም" ወይም "እነርሱ የስፍ ክር አያዘጋጁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ታላቅ ሀብት የነበረው፣ ሰሎሞን" ወይም "ውብ ልብሶችን የለበሰው፣ ሰሎሞን"
"ምን እንበላለን ምን እንጠጣለን ብላችሁ አትጨነቁ" ወይም "ብዙ ስለ መብላት እና መጠጣት አትጨነቁ
እዚህ ስፍራ "ሕዝብ/አገር" የሚለው የሚያመለክተው "የማያምኑትን" ነው፡፡ "የሌሎች አገራት ሰዎች ሁሉ" ወይም "በዓለም የሚገኙ የማያምኑ ሁሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለእግዚአብሔር የተሰጠ ዋና ማዕረግ ነው፡፡(ልጅ እና አባት የሚሉትን መተረረጎም የሚለውን ይመልከቱ)
x
እነርሱ የተቀበሉትን መግለጹ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ "ከሽያጭ ካገኛችሁት ለደሆች ስጡ" (ኢሊፕሲስ- የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
በሰማያት ከረጢት/የገንዘብ ቦርሳ እና ሀብት የሚሉት ተመሳሳይ ነገሮች ናቸው፡፡ እነዚህ ሁለቱም ነገሮች በሰማያት የእግዚአብሔርን በረከት ይወክላሉ፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ለድሆች በመስጠት የሚገኝ ነው፡፡ "በዚህ መንገድ ለራሳችሁ በሰማይ ታዘጋጃላችሁ"
"ቀዳዳ የማይኖረው/የማይቀደድ የገንዘብ ቦርሳ/ ከረጢት"
"የማይጠፋ" ወይም "እየመነመነ/ እያደር እያነሰ የማይሄድ"
"ሌቦች የማይደርሱበት"
"ብል የማይበላው"
"ብል" ጨርቅን እየቀደደ የሚበላ ትንሽ ነፍሳት ነው፡፡ ምናልባት እንደ ጉንዳን ወይም ምስጥ የመሰሉ ሌሎች ነፍሳትን መጠቀም ሊያስፈልጋችሁ ይችላል፡፡
"ልባችሁ ሃብታችሁ በተጠራቀመበት በዚያ ላይ ያተኩራል"
እዚህ ስፍራ "ልብ" የሚያመለክተው የሰውን አሳተሳሰብ ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ግብረገባዊ ምሳሌ መናገር ጀመረ፡፡ (ግብረገባዊ ምሳሌ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ረጅም ልብስ ይለብሱ ነበር፡፡ በሚሰሩበት ወቅት እንዳያስቸግራቸው በቀበትዋቸው ያሥራሉ፡፡ "ልብሳችሁን በአጭር ታጥቃችሁ ለማገልገል ተዘጋጁ" ወይም "ለብሳችሁ ለማገልገል ተዘጋጁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "መብራታችሁ ይብራ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን አገልጋዮች የጌታቸውን መመለስ በሚጠባበቁበት መንገድ የእርሱን መመለስ እንዲጠብቁ ያዛቸዋል፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
"እንዴት ለእነርሱ መልካም ይሆናል"
"እርሱ በሚመለስበት ጊዜ ጌታቸውን ሲጠበቁት የሚያገኛቸው" ወይም "ጌታቸው በሚመለስበት ጊዜ ዝግጁ የሆኑ"
አገላጋዮቹ ታማኞች ስለነበሩ እና ጌታቸውን ለማገልገል ዝግጁ ስለነበሩ፣ አሁን ጌታቸው እነርሱን በማገልጋል ዋጋቸውን ይከፍላቸዋል/ይሸልማቸዋል፡፡
ሁለተኛው ሰዓት ከምሽቱ ሶስት ሰዓት እስከ እኩለ ሌሊት ያለው ነው፡፡ "በውድቅት ሌሊት" ወይም "ከእኩለ ለሊት አስቀድሞ"
ሶስተኛው ሰዓት ከእኩለሌሊት እስከ ሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት ያለው ነው፡፡ "ወይም ሌሊት ዘግይቶ ቢመጣም እንኳን"
"መቼ እንደሆነ ቢያውቅ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሌባ ቆፍሮ ወደ ቤቱ እንዲገባ ባልተወም/ዝም ብሎ ባላየ/ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በሰው ልጅ እና በሌባ መሃል ያለው ብቸኛው መመሳሰል የትኛቸውም መቼ እንደሚመጡ ሰዎች አለማወቃቸው በመሆኑ ሁሌም ዝግጁ መሆን ይገባቸዋል፡፡
"ምን ጊዜ እንደሆነ ጊዜውን አታውቁም"
ኢየሱስ ስለ ራሱ እየተናገረ ነው፡፡ "እኔ፣ የሰው ልጅ መቼ እንደምመጣ"
በቁጥር 42 ኢየሱስ ሌላ ግብረገባዊ ምሳሌ መናገር ይጀምራል፡፡
በቁጥር 41፣ ጴጥሮስ ስለ ቀደመው ምሳሌ ሲጠይቅ በታሪኩ ፍሰት መቆሚያ ይፈጠራል፡፡
ኢየሱስ የጴጥሮስን ጥያቄ በተዘዋዋሪ ለመመለስ ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ ታማኝ አስተዳዳሪ መሆን የሚፈልጉ ምሳሌው ስለ እነርሱ እንደሆነ እንዲረዱ ይጠብቃል ፡፡ "ትክክለኛው ጊዜ…ለሆኑ ሁሉ ይህን ተናግሪያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ አገልጋዮች እንዴት በታማኝነት የጌታቸውን መመለስ መጠበቅ እንዳለባቸው ሌላ ምሳሌ ይናገራል፡፡ (ግብረገባዊ ምሳሌዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ጌታው በሌሎች አገልጋዮች ላይ ሀላፊ ያደረገውን አገላጋይ ነው
እዚህ ስፍራ "ልብ" ለአንድ ሰው አስተሳሰብ ወይም ውስጣዊ ማንነት ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ "በውስጡ እንዲህ ብሎ ቢያስብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አለቃዬ በቶሎ አይመለስም"
እዚህ ስፍራ "ወንድ እና ሴቶች አገልጋዮች" ተብለው የተተረጎሙት ቃላት "ወንድ ልጆች" እና "ልጃገረዶች" ተብለው ተተርጉመዋል፡፡ ይህ አገልጋዮቹ ወጣቶች እንደነበሩ ወይም በጌታቸው ዘንድ ተወዳጆች እንደነበሩ ሊያመለክት ይችላል፡፡
"ቀን" እና "ሰዓት" ከእስከ ያለውን ማናቸውንም ጊዜ ሲያመለክት፣ "በስተቀር" እና "ያውቃል" የሚሉት ቃላትም ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ ስለዚህም እዚህ ስፍራ ሁለቱ ሀረጎች፣ ለአገላጋዮቹ የጌታቸው መምጣት ፍጹም በድንገት እንደሚሆን ትኩረት ለመስጠት በንጽጽር የቀረቡ ናቸው፡፡ ሆኖም፣ የእናተ ቋንቋ "ማወቅ" እና "መጠባበቅ" ወይም "ቀን" እና "ሰዓት" ለሚሉት ቃላት ልዩነት የሌለው ካልሆነ በስተቀር ሀረጋቱ በአንድነት ተጣምረው መቅረብ የለባቸውም፡፡ "አገልያዩ እርሱን በማይጠባበቅበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ከጽንፍ ጽንፍ እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ ጌታው በአገልጋዩ ላይ የሚያደርሰው ከባድ ቅጣት ተጋኖ የተገለጸበት ነው፣ ወይም 2) ይህ አገልጋዩ የሚደርስበት የቅጣት ሁኔታ የሚገደል እና የሚቀበር መሆኑን ይገልጻል፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉት ይመልከቱ)
x
ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ማስተማር ቀጥሏል፡፡
"በምድር ላይ እሳት ለመጣል መጥቻለሁ" ወይም "በምድር ላይ እሳት ለመለኮስ መጥቻለሁ፡፡" ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኢየሱስ የመጣው ሰዎችን ለመዳኘት ነው ወይም 2) ኢየሱስ የመጣው ሰዎችን ለማንጻት ነው፣ ወይም 3) ኢየሱስ የመጣው በሰዎች መሃል ልዩነትን ለማምጣት ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አጋኖ የሚያጎላው፣ እርሱ ምን ያህል ይህ ሊሆን እንደፈለገ ነው፡፡ "አስቀድሞ ነድዶ ቢሆን በጣም በወደድኩ" ወይም "አስቀድሞ ጀምሮ ቢሆን ኖሮ እወድ ነበር" (ቃለ አጋኖዎች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ጥምቀት" የሚያመለክተው ኢየሱስ ሊቀበል ያለውን መከራ ነው፡፡ በጥምቀት ውሃ የሰውን ሁለመና እንደሚሸፍን፣ መከራ ኢየሱስን ያጥለቀልቀዋል፡፡ "በክፍተኛ የመከራ ጥምቀት ውስጥ ማለፍ ይኖርብኛል" ወይም "ሰው ሲጠመቅ በውሃ ውስጥ እንደሚሸፈን በመከራ መጥለቅለቅ ይኖርብኛል" (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ነገር ግን" የሚለው ቃል የዋለው እርሱ በመከራ ውስጥ ከማለፉ አስቀድሞ በምድር ላይ እሳት ሊጥል አለመቻሉን ለማሳየት ነው፡፡
ይህ አጋኖ የሚያጎላው እርሱ ምን ያህል ተጨንቆ እንደነበረ ነው፡፡ "እጅግ ተጨንቄያለሁ፣ ይህን የመከራ ጥምቀት እስክፈጽም ድረስ ይኸው ይሆናል" (ቃለ አጋኖዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ የተሳሳተ መረዳታቸውን እንዲያርሙ እንደሚያደርግ ሊያሳውቃቸው ጥያቄ ያነሳል፡፡ በሁለተኛው ዐረፍተ ነገር የተተወውን "እኔ የመጣሁት" የሚሉ ቃላት መጨመር ሊያስፈልጋችሁ ይችላል፡፡ "በምድር ላይ ሰላም ለማምጣት የመጣሁ ይመስላችኋል፣ ነገር ግን እላችኋለሁ ለዚህ አልመጣሁም፡፡ ይልቁንም፣ መለያየትን ለማምጣት መጥቻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጠላትነት" ወይም "አለመስማማት"
ይህ በአንድ ቤተሰብ ውስጥ እንኳን ለሚኖረው የመከፋፈል አይነት ምሳሌ ነው
ይህ ሰዎችን እንደሚያመለክት መግለጽ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ "በአንድ ቤት ውስጥ አምስት ሰዎች ይኖራሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይቀዋወማል…ይቀዋወማል…ይቀዋወማል…ይቀዋወማል…ይቀዋወማል…ይቀዋወማል..ይቀዋወማል…ይቀዋወማል"
ኢየሱስ ለተሰበሰበው ሕዝብ መናገር ይጀምራል፡፡
ይህ ሁኔታ በተለምዶ በእሥራኤል ዝናብ ይመጣል ማለት ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ዝናብ ይመጣል" ወይም "ሊዘንብ ነው"
ይህ ሁኔታ በተለምዶ በእሥራኤል ሞቃታማ የአየር ንብረት ይመጣል ማለት ነው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ምድር እና ሰማይ"
ኢየሱስ ይህንን ጥያቄ ያነሳው የተሰበሰበውን ሕዝብ ለመገሰጽ ነው፡፡ ኢየሱስ ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እነርሱን ለማሳመን ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ወቅቱን መተረጎም መቻል ይኖርባችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ጥያቄውን ያነሳው የተሰበሰበውን ሕዝብ ለመገሰጽ ነው፡፡ ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እናንተ ራሳችሁ ትክክለኛ የሆነውን መለየት ይኖርባችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"በራሳችሁ ተነሳሽነት"
ኢየሱስ የተሰበሰበውን ሕዝብ ለማስተማር መላምታዊ ሁኔታ ይጠቀማል፡፡ የእርሱ ትምህርት፣ ማቃለል የሚችሉትን ነገር ዳኛ ፊት ሳይቀርቡ ችግራቸውን እንዲያቃልሉ ማስተማር ነው፡፡ ይህን ግልጽ ለማድረግ መሆን የማይገባውን መሆን እንደማይገባው በግለጽ ደግሞ መጻፍ ይቻላል፡፡ "ማድረግ የሚገባችሁ ከሆነ…የመጨረሻዋን ገንዘብ
x
ኢየሱስ እስከ አሁን ድረስ ለተሰበሰበው ሕዝብ እየተናገረ ነው፡፡ ከተሰበሰበው ህስብ መሃል አንዳንዱ እርሱን ስጠይቀው እርሱም ምላሽ መስጠት ጀመረ፡፡ ይህ በሉቃስ 12፡1 ላይ የጀመረውን ታሪክ ይቀጥላል፡፡
ይህ ሀረግ፣ ኢየሱስ የተሰበሰበውን ሕዝብ በሚያስተምርበት ወቅት እሰከ ምዕራፍ 12 መጨረሻ ድረስ ያለውን ትዕይንት ያያይዛል፡፡
እዚህ ስፍራ "ደም" የሚያመለክተው የገሊላ ሰዎችን ሞት ነው፡፡ ምናልባት እነርሱ የተገደሉት መስዋዕታቸውን በሚያቀርቡበት ጊዜ ሊሆን ይችላል፡፡ በዩዲቢ ውስጥ እንደቀረበው ብልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ምናልባት ጲላጦስ ህዝቡን የገደለው ራሱ ሳይሆን ወታደሮችን ልኮ ሊሆን ይችላል፡፡ "እንስሳትን መስዋዕት በማቅረብ ላይ እያሉ የጲላጦስ ወታደሮች የገደሏቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"እነዚህ ገሊላውያን ይበልጥ በ…መንገድ ኃጢአተኞች ነበሩን? አይደለም፣ እኔ እላችኋለሁ" ወይም "ይህ እነዚህ ገሊላውያን ይበልጥ በ…መንገድ ኃጢአተኞች እንደሆኑ ያረጋግጣልን? አይደለም፣ እኔ እላችኋለሁ" ኢየሱስ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት የህዝቡን መረዳት ለመገዳደር ነው፡፡ "እናንተ እነዚህ ገሊላውያን በ…መንገድ ይበልጥ ኃጢአተኞች እንደሆኑ ታስባላችሁ ነገር ግን አልነበሩም" ወይም "እነዚህ ገሊላውያን በ…መንገድ ይበልጥ ኃጢአተኞች እንደሆኑ አታስቡ" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እኔ እላችኋለሁ" የሚለው ትኩረት የሚሰጠው "አይደለም" የሚለውን ነው፡፡ "በእርግጥ እነርሱ ይበልጥ ኃጢአተኞች አልነበሩም" ወይም "መከራ ስለደረሰባቸው ይህ ይበልጥ ኃጢአተኛ መሆናቸው ያረጋግጣል ብላችሁ ማሰባችሁ ስህተት ነው"
"ሁላችሁም ደግሞ ትሞታላችሁ፡፡" "በተመሳሳይ መንገድ" የሚለው ሀረግ ተመሳሳይ ነገር ይደርስባቸዋል ማለት እንጂ በተመሳሳይ መልክ ይሞታሉ ማለት አይደለም፡፡
መሞት
ይህ ኢየሱስ መከራ ስለ ደረሰባቸው ሰዎች የሰጠው ሁለተኛ ምሳሌ ነው፡፡ "ወይም እነዚያን ተመልከቱ" ወይም "ስለ እነዚያ አስቡ"
"18 ሰዎች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በኢየሩሳሌም ውስጥ የሚገኝ ስፍራ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ይህ እነርሱ በኢየሩሳሌም… ይበልጥ ኃጢአተኞች እንደሆኑ ያረጋግጣልን? እኔ እላችኋለሁ፣ አይደለም፡፡" ኢየሱስ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት የህዝቡን መረዳት ለመገዳደር ነው፡፡ "እነርሱ በኢየሩሳሌም…ይበልጥ ኃጢአተኛ እንደሆኑ ታስባላችሁ፣ እኔ ግን አልነበሩም እላለሁ" ወይም "እነርሱ በኢየሩሳሌም… ይበልጥ ኃጢአተኞች ነበሩ ብላችሁ ማሰብ የለባችሁም እላለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
x
ኢየሱስ ለተሰበሰበው ሕዝብ የመጨረሻ ሃሳቡን ለማብራራት ግብረገባዊ ምሳሌ መናገር ጀመረ፣ "ነገር ግን ንስሃ ባትገቡ፣ እናንተ ሁላችሁም ደግሞ ትጠፋላችሁ፡፡" (ግብረገባዊ ምሳሌ የሚለውን ይመልከቱ)
የወይን ተክሉ ባለቤት በወይን እርሻው ውስጥ ሌላ ሰው የበለስ ዛፍ ተከለበት፡፡
ሰውየው ጥያቄውን የተጠቀመበት ዛፏ ጥቅም እንደማትሰጥ እና አትክልተኛው ሊቆርጣት እንደሚገባ ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ "መሬቱን እንድታበላሽ አትፍቀድ/ መሬቱን ታበላሽ ዘንድ አትተዋት፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ግብረገባዊ ምሳሌውን መናገሩን ጨረሰ፡፡ ይህ በሉቃስ 12፡1 የተጀመረው ታሪክ መጨረሻ ነው፡፡
"በዛፊቱ ላይ አንዳች አታድርግ" ወይም "አትቁረጣት"
"በአፈሩ ላይ ማዳበሪያ ጨምር፡፡" ማዳበሪያ/ፍግ የእንስሳ ኩበት ነው፡፡ አፈሩ ለተክሎች እና ለዛፍ መልካም እንዲሆን ሰዎች ይህን በመሬት ላይ ይጨምራሉ፡፡ "በላዩ ማዳበሪያ መጨመር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
x
እነዚህ ቁጥሮች ለዚህኛው የታሪኩ ክፍል መቼት እና ወደ ታሪኩ ለምትገባው ሽባ ሴት የመረጃ ዳራ ይሰጣሉ፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
ጸሐፊው ይህንን ቃል የተጠቀመበት የአዱሱን ትዕይንት ጅማሬ ለማመልከት ነው፡፡ (የአዲስ ትዕይንት መግቢያ የሚለውን ይመልከቱ)
"በሰንበት ዕለት፡፡" አንዳንድ ቋንቋዎች "ሰንበት" ይላሉ፤ ምክንያቱም የትኛው የተለየ የሰንበት ዕለት እንደነበር አናውቅም፡፡
"አንቺ ሴት፣ ከድካምሽ ተፈውሰሻል፡፡" ይህ "አንቺ ሴት፣ ከድካምሽ ፈውሼሻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው በአድራጊ ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን በመናገር፣ ኢየሱስ እርሷን ፈወሳት፡፡ ይህ ነገር እንዲሆን ማድረጉን፣ ወይም ማዘዙን በሚያሳይ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንቺ ሴት፣ አሁን እኔ ከድካምሽ ፈውሼሻለሁ" ወይም "አንቺ ሴት፣ ከድካምሽ ነጻ ሁኚ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሃሳቦች- ሌላ ጥቅሞች የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ ነካት"
ይህ አድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ቀና ብላ ቆመች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"በአንድ የሰንበት ዕለት፡፡" አንዳንድ ቋንቋዎች "በሰንበት" ይላሉ፤ ምክንያቱም የትኛው የተለየ የሰንበት ዕለት እንደ ነበር አናውቅም፡፡
"ጌታ ለሸንጎ መሪው ምላሽ ሰጠ"
ኢየሱስ በቀጥታ ከምኩራብ መሪው ጋር ተናገረ፣ ነገርግን የብዙ ቁጥሩ ሌሎችንም የሃይማኖት መሪዎች ጭምር ያጠቃልላል፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "አንተ እና እንንተ የሃይማኖት መሪዎቻችሁ ግብዞች ናችሁ" (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ጥያቄውን የተጠቀመበት አስቀድሞ ስለሚያውቁት ነገር እንዲያስቡበት ለማድረግ ነው፡፡ "ከእናንተ እያንዳንዱ በሬውን ወይም አህያውን በሰንበት ከታሰረበት ፈትቶ ወደ ሚጠጣበት ስፍራ ይወስደዋል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሰዎች ውሃ በመስጠት የሚንከባከቧቸው እንስሳት ናቸው
x
"ኢየሱስ እነዚህን ነገሮች በሚናገርበት ጊዜ"
"ኢየሱስ ያደርጋቸው የነበሩ አስደናቂ ነገሮች"
ኢየሱስ በምኩራብ ለነበሩ ሰዎች ግብረገባዊ ምሳሌ መናገር ጀመረ፡፡ (ግብረገባዊ ምሳሌ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ሁለትን ጥያቄዎች የተጠቀመባቸው ሊያስተምር ያለውን ነገር ለማስተዋወቅ ነው፡፡ "የእግዚአብሔር መንግሥት ምን እንደምትመስል እነግራችኋለሁ…ከምን ጋር ላነጻጽራት እችላለሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከቀደመው ጥያቄ ጋር በመሰረቱ ተመሳሳይ ነው፡፡ አንዳንድ ቋንቋዎች ሁለቱንም ጥያቄዎች ሊጠቀሙ ይችላሉ፣ አንዳንዶቹ ደግሞ አንዱን ጥያቄ ብቻ ይጠቀማሉ፡፡(ትይዩ ንጽጽራዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ከሰነፍጭ ጋር ያነጻጽራል፡፡ "የእግዚአብሔር መንግሥት የሰናፍጭን ፍሬ ትመስላለች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ በምኩራብ ለነበሩ ሰዎች መናገሩን ጨረሰ፡፡ ይህ የዚህ ታሪክ ክፍል መጨረሻ ነው፡፡
ኢየሱስ ቀጥሎ ሊያስተምር ያለውን ለማስተዋወቅ ሌላ ጥያቄ ያነሳል፡፡ "ከእግዚአብሔር መንግሥት ጋር ላነጻጽር የምችለውን ሌላ ነገር እነግራችኋለሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት በዳቦ ሊጥ ውስጥ ከሚገኝ እርሾ ጋር ያነጻጽራል፡፡ "የእግዚአብሔርን መንግሥት እንደ እርሾ ናት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ብዙ ሊጥ ለማቡካት በጣም ትንሽ እርሾ ብቻ ያስፈልጋል፡፡ ይህ በዩዲቢ ውስጥ እንደሚገኘው ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ እጅ/ልኬታ የሚባለው ወደ 13 ኪሎ ግራም የሚጠጋ በመሆኑ፣ይህ ብዙ መጠን ያለው ዱቄት ነው፡፡ የእናንተ ባህል ዱቄትን ለመለካት የሚጠቀምበትን መለኪያ መጠቀም ትችላላችሁ፡፡ "ብዙ መጠን ያለው ዱቄት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ኢየሱስ ለጥያቄው ምላሽ የሰጠው ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ስለ መግባት ዘይቤያዊ አገላለጽ በመጠቀም ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር የሚያድነው ጥቂት ሰዎችን ብቻ ነውን?" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"በጠባቡ በር ለመግባት ትጉ፡፡" ኢየሱስ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ስለ መግባት የሚናገረው፣ ወደ ቤት እንደሚያስገባ ትንሽ በር አድርጎ ነው፡፡ ኢየሱስ ለሰዎች ስብስብ እንደመናገሩ በዚህ ትእዛዝ ውስጥ "እናንተ" የሚለው ተውላጠ ስም ብዙ ቁጥር ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አንተ የሚለው ተውላተ ስም መልኮች የሚለውን ይመልከቱ)
በሩ ጠባብ መሆኑ የሚያመለክተው በውስጡ ማለፍ አስቸጋሪ መሆኑን ነው፡፡ ይህን ውስንነት በሚያሳይ መንገድ ተርጉሙት፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ለመግባት ከባድ ከመሆኑ የተነሳ፣ መግባት እንደማይችሉ ተጠቁሟል፡፡ ቀጣዩ ሀረግ ከባድነቱን ያብራራል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ስለ መግባት መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"ባለቤቱ ከ…በኋላ"
ይህ በቀደመው ቁጥር ላይ ጠባብ በር ያለውን ቤት ባለቤት ያመለክታል፡፡ ይህ እግዚአብሔርን እንደ እግዚአብሔር መንግሥት ገዢ የሚያቀርብ ዘይቤ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ለተሰበሰበው ሕዝብ እየተናገረ ነበር፡፡ "እናንተ" የሚለው ተውላጠ ስም ብዙ ቁጥር ነው፡፡ እነርሱ በጠባቡ በር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት እንደማይገቡ እየተናገረ ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
"በሩን ትመታላችሁ፡፡" ይህ የባለቤቱን ትኩረት ለማግኘት የሚደረግ ጥረት ነው፡፡
"ከእኔ ራቁ"
ኢየሱስ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ስለ መግባት መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ይህ የዚህ ንግግር መጨረሻ ነው፡፡
እነዚህ ድርጊቶች ታላቅ ጸጸትን እና ሀዘንን የሚያመለክቱ ትዕምርታዊ ድርጊቶች ናቸው፡፡ "ከታላቅ ጸጸታቸው የተነሳ የተከተለ ለቅሶ እና ጥርስ ማፋጨት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ለተሰበሰበው ሕዝብ ወደ ሰማዩ መንግስት እንደማይገቡ አድርጎ መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"ነገር ግን እናንተ ራሳችሁ ወደ ውጭ ትጣላላችሁ፡፡" ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ነገር ግን እግዚአብሔር ወደ ውጭ ይጥላችኋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት "ከሁሉም አቅጣጫ፡፡" ማለት ነው፡፡
የእግዚአብሔርን መንግሥት ደስታ እንደ ግብዣ መግለጽ የተለመደ ነበር፡፡ "በእግዚአብሔር መንግሥት ይጋበዛሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
የመጀመሪያ መሆን የሚወክለው አስፈላጊ ወይም የተከበረ መሆንን ነው፡፡ "እጅግ አስፈላጊ ይሆናሉ…የመጨረሻዎቹ ይሆናሉ" ወይም "እግዚአብሔር ያከብራቸዋል…እግዚአብሔር ያሳፍራቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዚህ የታሪክ ክፍል ቀጣዩ ትዕይንት ነው፡፡ አንዳንድ ፈሪሳውያን ስለ ሄሮድስ ቢነግሩትም ኢየሱስ ግን ወደ ኢየሩሳሌም በመሄድ ላይ ነው፡፡
"ኢየሱስ ንግግሩን እንደጨረሰ ወዲያውኑ"
ይህንን ለኢየሱስ እንደ ተሰጠ ማስጠንቀቅያ ተርጉሙት፡፡ ወደ አንድ ስፍራ እንዲሄድ እና ራሱን እንዲያድን እየመከሩት ነበር፡፡
ሄሮድስ ሰዎች ኢየሱስን እንዲገድሉት ያዛል፡፡ "ሄሮድስ አንተን እንዲገድሉ ወታደሮቹን መላክ ይፈልጋል"
ኢየሱስ ሄሮድስን ቀበሮ ብሎ እየጠራው ነበር፡፡ ቀበሮ ትንሽ የሆነ የዱር ውሻ ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሄሮድስ በፍጹም የሚያስፈራው አልነበረም 2) ሄሮድስ አሳሳች ነበር፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"የሆነ ሆኖ" ወይም "ሆኖም" ወይም "የሆነው ቢሆንም"
የአይሁድ መሪዎች እግዚአብሔርን እንደሚያገለግሉ ይናገራሉ፡፡ ሆኖም ግን አባቶቻቸው ብዙ የእግዚአብሔርን ነቢያት በኢየሩሳሌም ውስጥ ገድለዋል፣ እናም ኢየሱስ እርሱንም በዚህ እንደሚገድሉት ያውቃል፡፡ "የአይሁድ መሪዎች የእግዚአብሔርን መልዕክተኞች የገደሉት እዚህ ኢየሩሳሌም ውስጥ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምጸት የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ለፈሪሳውያን ምላሽ መስጠቱን አበቃ፡፡ ይህ የዚህኛው ታረክ ክፍል መጨረሻ ነው፡፡
ኢየሱስ የኢየሩሳሌም ሰዎች በዚያ ሆነው እንደሚሰደሙት አድርጎ ይናገራል፡፡ ኢየሱስ ይህን ሁለት ጊዜ የደገመው ለእነርሱ ምን ያህል እንዳዘነ ለማሳየት ነው፡፡ (ቃለ አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)
ከተማን መናገር እንግዳ ነገር ከሆነ፣ ኢየሱስ በከተማይቱ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን እየተናገረ እንደሆነ ገልጽ ማድረግ ትችላላችሁ፡ "እናንተ ነቢያትን የገደላችሁ እና ወደ እናንተ የተላኩትን በድንጋይ የወገራችሁ ህዝቦች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ወደ እናንተ የላካቸውን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ እጅግ አብዝቼ ፈለግሁ፡፡" ይህ ጉልህ ማድረግ እንጂ ጥያቄ አይደለም፡፡
የኢየሩሳሌም ሰዎች የተገለጹት የእርሷ "ልጆች" ተደርገው ነው፡፡ "የአንቺን ሕዝብ ለመሰብሰብ" ወይም "የእየሩሳሉምን ሰዎች ለመሰብሰብ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሚገልጸው ዶሮ እንዴት ጫጬቶቿን በክንፎችዋ ሸፍና ከጥፋት እንደምትጠብቅ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ወደፊት በቶሎ ለሚሆን ነገር ትንቢት ነው፡፡ ይህ ማለት እግዚአብሔር የኢየሩሳሌምን ሰዎች መጠበቁን አቁሟል፣ ስለዚህም ጠላት ሊያጠቃቸው እና ሊያባርራቸው ይችላል ማለት ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር እነርሱን ይበትናቸዋል፡፡ "እግዚአብሔር ይተዋችኋል" ወይም 2) ከተማቸው ባዶ ትሆናለች፡፡ "ቤታችሁ ወና ይሆናል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እንዲህ የምትሉበት ጊዜ እስኪመጣ ድረስ እኔን አታዩኝም" ወይም "በሚቀጥለው ጊዜ እኔን ስታዩ፣ እንዲህ ትላላችሁ"
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚለው የሚያመለክተው የጌታን ሀይል እና ስልጣን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የሆነው በሰንበት ሲሆን፣ ኢየሱስ በፈሪሳዊው ቤት ውስጥ ነው፡፡ ቁጥር 1 ቀጥሎ ለሚከናወነው ትእይነት የመረጃ ዳራ ይሰጣል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አዲስ ትዕይንትን ያመለክታል፡፡ (የአዲስ ትዕይንት ትውውቅ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለመብላት" ወይም "ለምሳ/ለምግብ፡፡" እንጀራ የምግቡ ዋና ክፍል ነበር፣ እናም በዚህ ዐረፍተ ነገር ውስጥ ገበታውን ለማመልከት ውሏል፡፡ (ስኔክቲክ/የነገሩን ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ይከሱት ዘንድ አንዳች ስህተት ይሰራ ይሆናል ብለው ይጠባበቁ
"እነሆ" የሚለው ቃል በታሪኩ ውስጥ አዲስ ሰው እንደሚተዋወቅ ያነቃናል፡፡ ቋንቋችሁ ይህንን የሚገልጽበት መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡ እንግሊዝኛው "በዚያ በእርሱ ፊትለፊት አንድ ሰው ነበር" የሚለውን ይጠቀማል፡፡ (አዲስ እና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋውቅ የሚለውን ይመልከቱ)
x
የሃይማኖት መሪዎቹ የኢየሱስኝ ጥያቄ መመለስ አልፈቀዱም፡፡
"ስለዚህ ኢየሱስ በእብጠት በሽታ የሚሰቃየውን ሰው ይዞ ፈወሰው"
ኢየሱስ ጥያቄውን የተጠቀመበት እነርሱ በሰንበት ቀንም ቢሆን እንኳን ልጃቸውን ወይም በሬያቸውን እንደሚረዱ እንዲያምኑ ስለፈለገ ነው፡፡ ስለዚህ፣ ለእርሱ ሰዎችን በሰንበትም ቢሆን መፈወስ ትክክል ነበር፡፡ "ከእናንተ መሃል ልጅ ወይም በሬ ቢኖረው…በእርግጥ ፈጥናችሁ ታወጡታላችሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ምሳ በጋበዘው ፈሪሳዊው ቤት ከነበሩ እንግዶች ጋር መናገሩን ቀጠለ፡፡
እነዚህ ሰዎች እነማን እንደሆኑ እና ይህን በአድራጊ ዐረፍተ ነገር መግለጹ አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ "ከፈሪሳዊያን አለቆች አንዱ ወደ ግብዣ የጠራቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለተከበሩ ሰዎች የተዘጋጀ ወንበር" ወይም "ከፍ ላሉ ሰዎች የተዘጋጁ ወንበሮች"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንድ ሰው በሚጋብዝህ ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በእነዚህ ስፍራዎች "አንተ" የሚሉት ተውላጠ ስሞች ነጠላ ቁጥር ናቸው፡፡ ኢየሱስ በዚያ የተሰበሰቡትን የሚያናግራቸው እያንዳንዳቸውን በግለሰብ ደረጃ እንደሚናገር አድርጎ ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ምናልባት ደጋሹ ከአንተ ይልቅ የተከበረ ሰው ጋብዦ ሊሆን ይችላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በዚህ ስፍራ "እናንተ" የሚለው የሚያመለክተው አንድን የክብር ስፍራ የሚፈልጉ ሁለት ሰዎችን ነው፡፡
"ታፍራለህ ደግሞም"
ኢየሱስ በፈሪሳዊው ቤት ለሚገኙ ሰዎች መናገሩን ቀጥሏል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ " አንድ ሰው በሚጋብዝህ ወቀት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ዝቅ ያለ ደረጃ ላለው ሰው የተዘጋጀ ስፍራ/መቀመጫ"
"የከበሩ ሰዎች/ታላላቆች ወደተቀመጡበት ወንበር ሂድ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በዚይን ጊዜ የጋበዘህ ሰው ያከብርሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ራሱን ከፍ የሚያደርግ" ወይም "ከፍ ባለ ስፍራ የሚያስቀምጥ"
"ራሱን ትሁት የሚያደርግ" ወይም "ከፍ ከፍ ይደረጋል፡፡" ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ያከብረዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ራሱን ዝቅ ለማድረግ የሚፈቅድ" ወይም "ራሱን ዝቅ ባለ ስፍራ የሚያስቀምጥ"
"ይከብራል" ወይም "ከፍ ያለ ስፍራ ይሰጠዋል፡፡" ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ከፍ ያደርገዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ በፈሪሳዊው ቤት መናገሩን ቀጥሏል፤ ነገር ግን የሚናገረው በቀጥታ ለጋባዡ ነበር፡፡
"ቤቱ ግብዣ የጠራውን ፈሪሳዊ"
"አንተ" የሚለው ነጠላ ቁጥር ነው፤ ምክንያቱም ኢየሱስ በቀጥታ የሚናገረው ለጋበዘው ፈሪሳዊ ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
ይህ ምናልባት እነዚህን ሰዎች ፈጽሞ መጋበዝ አይችሉም ማለት ላይሆን ይችላል፡፡ ሌሎችንም/ድሆችንም ደግሞ መጋበዝ ነበረባቸው ማለት ይመስላል፡፡ "…ብቻ አትጋብዝ" ወይም "ሁሌም…ብቻ አትጋብዝ"
"ምክንያቱም እነርሱ"
"ወደ እራት ወይም ግብዣ ይጠሩሃል"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "በዚህ መንገድ መልሰው ይከፍሉሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ እርሱን ቤቱ ለጋበዘው ፈሪሳዊ መናገሩን ይቀጥላል
በማዕድ ከተቀመጡት መሃል አንዱ ከኢየሱስ ጋር ተነጋገረ እናም ኢየሱስ ለእርሱ በግብረገባዊ ምሳሌ ምላሽ ሰጠው፡፡ (ግብረገባዊ ምሳሌ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አዲስ የሆነ አንድ ሰውን ያስተዋውቃል፡፡ (አዲስ እና ነበር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰውየው ስለ አንድ የተለየ ሰው እየተናገረ አይደለም፡፡ "እርሱ የተባረከ ነው" ወይም "ይህ ለእያንዳንዱ እንዴት መልካም ነው"
"እንጀራ" የሚለው ቃል የዋለው በአጠቃሌ መዕዱን ለማመልከተ ነው፡፡ "ከዚህ ማዕድ የሚበላ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የነገሩን ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ግብረ ገባዊ ምሳሌ መናገር ጀመረ፡፡ (ግብረ ገባዊ ምሳሌ የሚለውን ይመልከቱ)
አንባቢው ምናልባት የዚያ ሰው አገልጋዮች መዕደስ እንዳዘጋጁ እና እንግዶችን እንደጋበዙ መገመት መቻል ይኖርበታል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሀረግ ስለማንነቱ ምንም መረጃ ስላልሰጠ ሰው ማጣቀሻ መንገድ ነው፡፡
"ብዙ ሰዎች ጋበዘ" ወይም "ብዙ እንግዶች ጠራ"
ኢየሱስ ግብረገባዊ ምሳሌውን መናገሩን ቀጠለ፡፡
የተጋበዙት ሰዎች ሁሉ ለአገልጋዩ ወደ ግብዣው ሊመጡ የማይችሉባቸውን ምክንጠቶች ሰጡ፡፡
"ወደ እራት መምጣት ያልቻሉበትን መናገር"
አንባቢያን፣ እነዚህ ሰዎች በቀጥታ ጌታቸው ለላከው አገልጋይ እንደተናገሩ መገንዘብ መቻል ይኖርባቸዋል (ሉቃስ 14፡17) ፡፡ "የመጀመሪያው እንዲህ ሲል መልዕክት ላከ…ሌላው እንዲህ ሲል መልዕክት ላከ… ሌላውም ሰው እንዲህ ሲል መልዕክት ላከ" ወይም "የመጀመሪያው አገላጋዩ እንዲህ እንዲል ነገረው…ሌላኛው አገልጋዩ እንዲህ እንዲል ነገረው… ሌላው ሰው አገልጋዩ እንዲህ እንዲል ነገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"እባክህ ይቅርታ አድርግልኝ" ወይም "እባክህን ይቅርታዬን ተቀበል"
በሬዎች የእርሻ መሳሪያ ለመሳብ/ለማረስ በጥንድ ይጠመዳሉ፡፡ "10 በሬዎች በእርሻዬ ላይ ተጠምደዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
በቋንቋችሁ የተለመደውን አገላለጽ ተጠቀሙ፡፡ አንዳንድ ቋንቋዎች "አግብቻለሁ" ወይም "ሚስት ወስጃለሁ" ሊሉ ይችላሉ፡፡
"ግብዣ በጠራቸው ሰዎች ተቆጣ"
"እራት እንዲበሉ ወደዚህ ጥሯቸው"
በውስጠ ታዋቂነት ያለውን አገልጋዩ ጌታው ያዘዘውን ማድረጉን የሚያሳየውን በግልጽ መጻፍ አስፈለዘጊ ሊሆን ይችላል፡፡ "አገልጋዩ ወደ ውጭ ሄዶ ያን አድርጎ ተመልሶ መጥቶ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "አንተ ያዘዝከውን አድርጌያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ግብረ ገባዊ ምሳሌውም መናገር ጨረሰ፡፡
ይህ የሚያመለክተው መንገዶችን እና ከከተማ ውጭ ያሉ መተላለፊያዎችን ነው፡፡ "አውራ መንገዶች እና ከከተማ ውጭ የሚገኙ መተላለፊያ መንገዶች"
"እንዲመጡ ግድ በሏቸው"
"እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ማናቸውንም አገልጋዮቹ የሚያገኟቸውን ሰዎች ነው፡፡ "ያገኟችኋቸውን ሁሉ ግድ በሏቸው"
"ሰዎች ቤቴን ይሞሉ ዘንደ"
"እናንተ" የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር ነው፤ ስለዙሀ ይህ ማንን እንደሚያመለክት ግልጽ አይደለም፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ወንዶች" የሚለው "አዋቂ ወንዶች" ማለት እንጂ በአጠቃላይ ሰዎችን ማለት አይደለም፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "እኔ የጋበዝኳቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ያዘጋጀሁትን እራት ይበላሉ"
ኢየሱስ ከእርሱ ጋር ይጓዝ የነበረውን የተሰበሰበውን ሕዝብ ማስተማር ጀምሯል፡፡
እዚህ ስፍራ "መጥላት" የሚለው ሰዎች ሌለውን አስበልጠው ለኢየሱስ ለሚያሳዩት አነስ ያለ ፍቅር በግነት የቀረበ አገላለጽ ነው፡፡ "ማንም ወደ እኔ መጥቶ አባቱን ከሚወደው በላይ እኔን ካልወደደ…እርሱ የእኔ ደቀመዝሙር መሆን አይችልም" ወይም "አንድ ሰው አባቱን ከሚወደው በላይ እኔን መውደድ ከቻለ ብቻ …እርሱ የእኔ ደቀመዝሙር መሆን ይችላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት እንደዚሁም ጥንድ አሉታ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአዎንታዊ ግሶች ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ማንም የእኔ ደቀመዝሙር መሆን ቢፈልግ፣ የራሱን መስቀል ሊሸከም እና ሊከተለኝ ይገባል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ አሉታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ እያንዳንዱ ክርስቲያን መሰቀል አለበት ማለቱ አይደለም፡፡ ሮማውያን ብዙውን ጊዜ ለሮም ያላቸውን ታማኝነት እንዲያሳዩ ወንጀለኛ ሰዎች ራሳቸው የሚሰቀሉበትን መስቀል እንዲሸከሙ ያደርጉ ነበር፡፡ የዚህ ዘይቤ ትርጉም እነርሱም ለእግዚአብሔር መገዛት እና የኢየሱስ ደቀመዝሙር ለመሆን መከራ ለመቀበል ፈቃደኛ መሆን እንደሚገባቸው ያሳያል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ለተሰበሰበው ሕዝብ ደቀመዝሙር ለመሆን የሚጠይቀውን ዋጋ ማወቅ እንደሚያስፈልግ ማብራራቱን ቀጥሏል፡፡
ኢየሱስ ይህን ጥያቄ የተጠቀመበት ሰዎች አንድን ሥራ ለመሥራት ለሥራው የሚያስፈልገውን እንደሚያሰሉ ለማሳየት ነው፡፡ "አንድ ሰው ህንጻ ማነጽ ቢፈልግ፣ በመጀመሪያ ተቀምጦ ህንጻውን ሊደመደምበት የሚያበቃው ገንዘብ እንዳለው ይወስናል፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ትልቅ ህንጻ ሊሆን ይችላል፡፡ "ትልቅ ህንጻ" ወይም "ጎላ ብሎ የሚያይ ግንብ"
ተጨማሪ መረጃ መስጠት ሊረዳ ይችላል፡፡ "አስቀድሞ ዋጋውን ካላወቀ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
"መሰረቱን ሲገነባ" ወይም "የህንጻውን የመጀመሪያ ክፈል ሲያጠናቅቅ"
መጨረስ ያልቻለው በቂ ገንዘብ ስለሌለው መሆኑ ይታወቃል፡፡ እንዲህ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ለመጨረስ በቂ ገንዘብ አልነበረውም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ለተሰበሰበው ሕዝብ ደቀመዝሙር ለመሆን የሚጠይቀውን ዋጋ ማወቅ አስፈላጊ እንደሆነ ማብራራቱን ቀጥሏል፡፡
ኢየሱስ ይህን ቃል የተጠቀመው ሰዎች አንድ ውሳኔ ከማድረጋቸው አስቀድሞ ውሳኔው የሚጠይቀውን ዋጋ ሌላ ሁኔታ ለማስተዋወቅ ነው፡፡
ኢየሱስ የተሰበሰበውብ ሕዝብ ዋጋ ስለመተመን ለማስተማር ሌላ ጥያቄ ያነሳል፡፡ " አንድ ንጉሥ… በመጀመሪያ ተቀምጦ… ከአማካሪዎቹ ምክር እንደሚቀበል ታውቃላችሁ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1)"በጥንቃቄ ማሰብ" ወይም 2) "አማካሪዎቹን መስማት"
"10,000…20,000" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ተጨማሪ መረጃዎችን መግለጽ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ "ሌላውን ንጉሥ ለማሸነፍ እንደማይችል ከተገነዘበ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
"ጦርነቱን ለማጠናቀቅ የሚያስፈልጉ" ወይም "ጦርነቱን ለማጠናቀቅ ሌላው ንጉሥ እርሱ እንዲያደርግ የሚፈልገው"
ይህ በአዎንታዊ ግሶች ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ያላችሁን ሁሉ የምትተዉ ብቻ ደቀመዝሙሬ መሆን ትችላላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ አሉታ የሚለውን ይመልከቱ)
"ያለውን ሁሉ ከኋላው የሚጥል"
ኢየሱስ የተሰበሰበውን ህዘውብ ማስተማሩን አጠናቀቀ፡፡
"ጨው ጠቃሚ ነው፡፡" ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱ ሊሆኑ ለሚፈልጉ ትምህርት እየሰጠ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ይህን ጥያቄ የተጠቀመው የተሰበሰበውን ሕዝብ ለማስተማር ነው፡፡ "ዳግም ጣዕም ሊሰጠው አይችልም፡፡" ወይም "ማንም ዳግም ጣዕም ሊሰጠው አይችልም፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ሰዎች አትክልት ስፍራዎችን እና እርሻን ለማልማት ማዳበሪያ ይጠቀማሉ፡፡ ጣዕም የሌለው ጨው አንዳች ጥቅም የለውም፤ ከፍግ ጋር ለመደባለቅ እንኳን አይጠቅምም፡፡ "የማዳበሪያ ቁልል" ወይም "ማዳበሪያ/ፍግ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገል ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ወደ ውጭ ይጥሉታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
በአንዳንድ ቋንቋዎች ሁለተኛ መደብን መጠቀም ይበልጥ ተፈጥሯዊ ሊሆን ይችላል፡፡ "እናንተ መስሚያ ጆሮ ያላችሁ ስሙ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "እያንዳንዱ" ጤናማ ጆሮ እስካላቸው ድረስ፣ ወይም 2) "የመረዳት ችሎታ ያለው ሁሉ፣" እግዚአብሔርን ለመስማት ፈቃደኛ የሆኑትን ያሚያመለክት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ በሚገባ መስማት አለበት" ወይም "እርሱ እኔ ለምናገረው ትኩረት መስጠት አለበት"
ይህ መቼ እንደተፈጸመ አናውቅም፤ ይህ የሆነው አንድ ዕለት ኢየሱስ እያስተማረ ሳለ ነው፡፡
የአዲስ ተዕይንት ጅማሬ ምልክቶችን ያሳያል፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
በርካታ ግብር ሰብሳቢዎች እንደነበሩ በግነት የተገለጸ ነው፡፡ "ብዙ ግብር ሰብሳቢዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
"ይህ ሰው ኃጢአተኞች እንዲቀርቡት ይፈቅዳል" ወይም "ይህ ሰው ከጢአተኞች ጋር ህብረት ያደርጋል"
ስለ ኢየሱስ እየተናገሩ ነበር፡፡
እንኳን/ጭምር የሚለው ኢየሱስ ኃጢአተኞች ወደ እርሱ እንዲቀርቡ መፍቀዱ እጅግ መጥፎ ነገር ነው ብለው ማሰባቸውን ያሳያል፤ ይልቁንም ከእነርሱ ጋር መመገቡ ከዚያም የከፋ ነገር እንደሆነ ያስቡ ነበር፡፡
ኢየሱስ ብዙ ምሳሌዎችን መናገር ጀመረ፡፡ እነዚህ ማንም ሰው ሊገጥመው የሚችላቸው ግብረገባዊ ምሳሌዎች መላምታዊ ሁኔታዎች ናቸው፡፡ እነዚህ ስለተለያዩ ሰዎች የሚናገሩ አይደለም፡፡ የመጀመሪያው ግብረገባዊ ምሳሌ አንድ ሰው ከበጎቹ አንዱ ቢጠፋ ያ ሰው ምን እንደሚያደርግ የሚገልጽ ነው፡፡ (ግብረገባዊ ምሳሌዎች እና መላምታዊ ሁኔታዎች የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "እነርሱ" የሚለው የሚያመለክተው የሃይማኖት መሪዎችን ነው፡፡
ኢየሱስ ጥያቄውን የተጠቀመበት፣ ሰዎቹ ከበጎቻቸው መሃል አንዱ ቢጠፋ ፍለጋ እንደሚሄዱ ሊያሳስባቸው ነው፡፡ "እናንተ እያንዳንዳችሁ … እስክታገኙት ድረስ…በእርግጥ ፍለጋ ታደርጋላችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ምሳሌያዊ አነጋገሩ "ከእናንተ መሃል ማን" በሚል እንደመጀመሩ፣ አንዳንድ ቋንቋዎች ምሳሌያዊ አነጋገሩን በሁለተኛ መደብ ይቀጥላል፡፡ "መቶ በጎች ቢኖራችሁ፣ ከእናንተ መሃል ማን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"100… 99" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"የበጉ ባለቤት ወደ ቤቱ ስመለስ" ወይም "ወደ ቤት ሲመለስ፡፡" የበጉን ባለቤት በቀደመው ቁጥር እንዳደረጋችሁት አመልክቱ፡፡
"በተመሳሳይ መንገድ" ወይም "እረኛው እና ወዳጆቹ እንደዚሁም ጎረቤቶቹ ደስ እንደሚሰኙ"
"በሰማይ ያሉት ሁሉ ደስ ይላቸዋል"
ኢየሱስ ፈሪሳውያኑ ንስሃ እንደማያስፈልጋቸው ማሰባቸው ስህተት መሆኑን በምጸት ይናገራል፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህን ሃሳብ ለመግለጽ የተለያ መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡ "እንደ እናንተ የመሰሉ ጻድቃን ነን ብለው የሚያስቡ ንስሃ መግባት የማይፈልጉ ዘጠና ዘጠኝ ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚለውን ይመልከቱ)
"99" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ሌላ ግብረገባዊ ምሳሌ መናገር ይጀምራል፡፡ ይህኛው 10 የብር ሳንቲሞች ስላላት ሴት ነው፡፡
ኢየሱስ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመበት ሰዎቹ የብር ሳንቲም ቢጠፋባቸው፣ ያንን በእርግጥ በትጋት እንደሚፈልጉ ለማስታወስ ነው፡፡ "የትኛዋም ሴት…በእርግጥ ፋኖስ ትለኩሳለች… እናም እስክታገኘው ድረስ በትጋት የጠፋባትን ትፈልጋለች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ መላምታዊ ሁኔታ እንጂ በዕውን ስላለች አንዲት ሴት የሚናገር ታሪክ አይደለም፡፡ አንዳንድ ቋንቋዎች ይህን የሚያሳዩበት መንገድ አላቸው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታ የሚለውን ይመልከቱ)
"በተመሳሳይ መንገድ" ወይም "ሰዎች ከሴቲቱ ጋር ደስ እንደሚላቸው" ንስሃ በሚገባ አንድ ኃጢአተኛ "አንድ ኃጢአተኛ ንስሃ በሚገባበት ጊዜ"
ኢየሱስ ሌላ ግብረገባዊ ምሳሌ መናገር ጀመረ፡፡ ይህም አባቱን ከሚደርሰው ውርስ ድርሻውን ስለጠየቀው ወጣት ነው፡፡ (ግብረገባዊ ምሳሌ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ አዲስ ገጸባህሪን በግብረገባዊ ምዋሌው ውስጥ ያስተዋውቃል፡፡ አንዳንድ ቋንቋዎች "አንድ ሰው ነበረ" ብለው ይጀምራሉ፡፡ (አዲስ እና ነባር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
ልጁ አባቱ ወዲያውኑ ድርሻውን እንዲሰጠው ፈልጓል፡፡ ወዲያውኒ ሊደረግ የሚፈልገውን በትዕዛዝ መልክ መግለጽ የሚችል ቃል በቋንቋ ካለ ያንን መልክ መጠቀም አለባችሁ፡፡
"በምትሞትበት ጊዜ ልታወርሰኝ ያቀድከውን የሀብት መጠን"
"በሁለቱ ልጆቹ መሃል"
"ያሉትን ነገሮች ጠቀለለ" ወይም "ያሉትን ነገሮች በቦርሳው ውስጥ አደረገ"
"ድርጊቶች ስለሚያስከትሉት ውጤት ባለማሰብ መኖር" ወይም "ልቅ አኗኗር"
x
"እርሱ" የሚለው ቃል ታናሹን ልጅ ያመለክታል፡፡
"ከ…ዘንድ ሥራ ያዘ" ወይም "ለ…መሥራት/ማገልግል ጀመረ"
"የዚያ አገር ሰው"
"ለሰውየው አሳሞች ምግብ ለመስጠት"
"አግኝቶ ሊበላ በጣም ይፈልግ ነበር፡፡" ይህ የሆነው በመራቡ ምክንያት እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ እንዲህ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ቢያገኝ በደስታ እስኪመገብ ድረስ በጣም ተርቦ ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ዐሰር ናቸው፡፡ "የባቄላ ግልፋፊ" ወይም "የባቄላ/በቆሎ ልባስ" በሚለው ወስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ያልታወቀውን መተረጎም የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህ ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጉም፣ ከፍ ያለ ስህተት እንደፈጸመ እና እውነታው ምን እንደነበረ አስተዋለ፡፡ "በግልጽ ሁኔታውን ተረዳ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የማጋነኑ አንዱ ክፍል ነው፤ እናም ጥያቄ አልነበረም፡፡ "የአባቴ አጋልጋዮች ሁሉ ከሚያስፈልጋቸው በላይ ምግብ አላቸው"
ይህ ምናልባት ማጋነን አይደለም፡፡ ወጣቱ ሰው በእርግጥም ተረቧል፡፡
የአይሁድ ሰዎች አንዳንድ ጊዜ "እግዚአብሔር" የሚለውን ቃል "ሰማይ" በሚል ተክተው ይጠቀማሉ፡፡ "በእግዚአብሔር ፊት በደልኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ልጅህ ተብዬ ልጠራ አይገባኝም፡፡" ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ልጄ ብለህ ልትጠራኝ አይገባኝም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"እንደ አንድ አገልጋይህ ቅጠረኝ" ወይም "ቅጠረኝ እኔም ከሰራተኞችህ እንደ አንዱ እሆናለሁ፡፡" ይህ ጥያቄ ነው፤ ትዕዛዝ አይደለም፡፡ በዩቢዲ ውስጥ እንደሚገኘው "እባክህ" የሚለው ቢጨመር ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡
"ስለዚህ ከሄደበት አገር ወደ አባቱ ተመለሰ፡፡" "ስለዚህ" የሚለው ቃል የሆነውን ድርጊት አስቀድሞ በሆነው ሌላ ነገር ምክንየት እንደሆነ ያመለክታል፡፡ በዚህ ሁኔታ፣ ወጣቱ ሰው ሲቸግረው ወደ ቤት ለመመለስ ወሰነ፡፡
"ገና ከቤቱ ሩቅ ስፍራ ሳለ" ወይም "ገና ከአባቱ ቤት ሩቅ ስፍራ ሳለ"
"ለእርሱ ርህራሄ ነበረው" ወይም "እጅግ ከልቡ ይወደው ነበር"
አባቱ ይህን ያደረገው እንደሚወደው ለልጁ ለማሳየት እና ልጁ ተመልሶ ቤት በመምጣቱ ስለተደሰተ ነበር፡፡ ሰዎች አባት ወንድ ልጁን ማቀፉ ወይም መሳሙ እንግዳ ነገር ወይም ስህተት ነው ብለው የሚያስቡ ከሆነ፣ በባህላችሁ አባቶች ለወንድ ልጃቸው ያላቸውን ፍቅር የሚገልጹበትን መንገድ ተክታችሁ መተርጎም ትችላላችሁ፡፡ "እርሱን በፍቅር ተቀበለው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
የአይሁድ ሰዎች አንዳንድ ጊዜ "እግዚአብሔር" የሚለውን ቃል "ሰማይ" በሚል ተክተው ይጠቀማሉ፡፡ ይህ በሉቃስ 15፡18 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "እግዚአብሔርን በደልኩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በሉቃስ 15፡18 ላ እንዴት እንደ ተተረጎም ይመልከቱ፡፡"ልጄ ብለህ ልትጠራኝ አይገባኝም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"በቤት ካለው ምርጡን ልብስ፡፡" "ምርጡን ኮት" ወይም "ምርጡን ጨርቅ"
ቀለበት ወንዶች ከጣታቸው መሃል በአንዱ የሚያጠልቁት የስልጣን ምልክት ነበር፡፡
በዘመኑ ባለጸጋ ሰዎች ነጠላ ጫማ ያደርጉ ነበር፡፡ ሆኖም፣ በብዙ ባህሎች የዚህ ዘመናዊ አቻ የሆነው "ጫማ" ነው፡፡
ጥጃ ገና በሬ ያለሆነ ነው፡፡ ሰዎች ጥጃዎች በሚገባ እንያድጉ ጥሩ አድረገው ይቀለቀቧቸዋል፤ ከዚያም የተለየ ድግስ ሲኖርባቸው ይመገቧቸዋል/አርደው ይበሏቸዋል፡፡ "የሰባውን ፍሪዳ" ወይም "በሚገባ ያባነውን ወይፈን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ለምን ፍሪዳው እንደታረደ በውስጠታዋቂነት ያለው መረጃ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "አርዳችሁ ስሩት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤ የሚናገረው የኮበለለውን ልጅ እንደሞተ አድርጎ ነው፡፡ "ልጄ ከሞተ በኋላ ዳግም ህያው እንደሆነ ይቆጠራል" ወይም "ልጄ ሞቶ እንደነበረ እና አሁን ዳግም ህያው እንደሆነ ይሰማኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤ የሚናገረው የልጁን መኮብለል/መሄድ እንደጠፋ አድርጎ ነው፡፡ "ልጄ ጠፍቶ ነበር አሁን ግን አገኘሁት" ወይም "ልጄ ጠፍቶ ነበር አሁን ቤት ተመለሰ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ቃለ የዋለው በዋናው የታሪክ መስመር ማቆሚያ ለማበጀት ነው፡፡ እዚህ ስፍራ ኢየሱስ ስለ ታላቁ ልጅ አዲሱን የታሪኩን ክፍል መናገር ይጀምራል፡፡
እርሱ ውጭ በመስክ ላይ እንደነበረ ተጠቅሷል፣ ምክንያቱም በዚያ በሥራ ላይ ነበር፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "አገልጋይ" ተብሎ የተተረጎመው ቃል በቀጥታ "ልጅ" በሚል ተተርጉሟል፡፡ ይህ አገልጋዩ በጣም ወጣት እንደሆነ ያመለክታል፡፡
"ምን እየሆነ ነበር"
ጥጃ ገና በሬ ያለሆነ ነው፡፡ ሰዎች ጥጃዎች በሚገባ እንያድጉ ጥሩ አድረገው ይቀለቀቧቸዋል፤ ከዚያም የተለየ ድግስ ሲኖርባቸው ይመገቧቸዋል/አርደው ይበሏቸዋል፡፡ይህ ሀረግ በሉቃስ 15፡23 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "የሰባው/ምርጡ ጥጃ" "ያሰባነው ወይፈን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ለብዙ አመታት"
"ለአንተ እጅግ በከባዱ ሰራሁ" ወይም "ለአንተ እንደ ባሪያ በከባዱ ሰራሁ"
"በፍጹም ከትእዛዝህ አልወጣሁም" ወይም "ሁልጊዜም አድርግ ያልከኝን ሁሉ አድርጌያለሁ"
ትንሽ ፍየል ከሰባ ጥጃ ያነሰች እና ዋጋዋም ዝቅተኛ ነበረች፡፡ "ትንሽ ፍየል እንኳን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ያ የአንተ ልጅ፡፡" ትልቁ ልጅ ወንድሙን በዚህ መንገድ የሚገልጸው ምን ያህል እንደተናደደ ለማሳየት ነው፡፡
ምግብ ለገንዘብ ዘይቤያዊ አገላለጽ ነው፡፡ አንድ ሰው ምግብን ከተመገበው በኋላ፣ ምግቡ ዳግመኛ አይበላም፡፡ ወንድሙ ከወሰደው ገንዘብ አንዳች አልተረፈም፤ ምንም ነገር አልቀረም፡፡ "ሀብትህን ሁሉ አባከነ" ወይም "ገንዝብህን ሁሉ በተነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ወንድሙ ገንዘቡን ያባከነው እንደዚህ ነው ብሎ ገምቷል፣ ወይም 2) ስለ ጋለሞቶች የተናገረው "በሄደበት ሩቅ አገር" ወንድሙ የሰራቸውን የኃጢአተኝነት ድርጊቶች ለማጋነን ነው (ሉቃስ 15፡13)፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ጥጃ ገና በሬ ያለሆነ ነው፡፡ ሰዎች ጥጃዎች በሚገባ እንያድጉ ጥሩ አድረገው ይቀለቀቧቸዋል፤ ከዚያም የተለየ ድግስ ሲኖርባቸው ይመገቧቸዋል/አርደው ይበሏቸዋል፡፡ይህ ሀረግ በሉቃስ 15፡23 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "የሰባው/ምርጡ ጥጃ" "ያሰባነው ወይፈን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ሌላ ግብረገባዊ ምሳሌ መናገር ጀመረ፡፡ ይህም ስለ አንድ ጌታ እና ገንዘቡን ስለሚያበድርለት አስተዳዳሪ ነበር፡፡ ይህም ቢሆን በሉቃስ 15፡3 ውስጥ የጀምረው ተመሳሳይ ታሪክ ክፍል እና በተመሳሳይ ቀን የተናገረው ነው፡፡ (ግብረገባዊ ምሳሌ የሚለውን ይመልከቱ)
ምንም እንኳን የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ተሰብስቦ ከሚያደምጠው ሕዝብ ውስጥ ቢሆኑም፣ የመጨረሻው ክፍል ፈሪሳውያንን እና ጸሐፍትን ያመለክታል፡፡
ይህ በግብረገባዊ ምሳሌው ውስጥ አዲስ ገጸባህሪን ያስተዋውቃል፡፡ (አዲስ እና ነበር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች ለባለጸጋው ሰው ነገሩት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የባለጸጋውን ሰው ንብረት በንዝህላልነት እያስተዳደረ እንደሆነ"
ባለጸጋው ሰው ጥያቄውን ያነሳው የሃብቱን አስተዳዳሪ ለመገሰጽ ነው፡፡ "እያደረግህ የምትገኘውን ሰምቻለሁ፡፡" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
አስተዳዳሪው፣ ያሉትን አማራጮች ለመመልከት ሲል ይህንን ጥያቄ ያነሳው ለራሱ ነው፡፡ "ስለዚህ ሥራ…ማድረግ ያለብኝን ማሰብ ያስፈልገኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ባለጸጋውን ሰው ነው፡፡ አስተዳዳሪው ባሪያ አልነበረም፡፡ "ቀጣሪዬ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"መሬት ለመቆፈር አቅም የለኝም" ወይም "መቆፈር/ማረስ አልችልም"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የማስተዳደር ሥራዬን ሳጣ" ወይም "ጌታዬ የአስተዳዳሪነት ሥራዬን ሲወስድብኝ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እነዚያ ሰዎች ሥራ፣ ወይም ለኑሮ የሚያስፈልገውን ሌሎች ነገሮች እንደሚሰጡት ያመለክታል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"የአለቃው ንብረት ብድር የነበረባቸው ሰዎች" ወይም "የእርሱ አለቃ ሀብት በእጃቸው የነበረ ሰዎች፡፡" በዚህ ታሪክ ውስጥ ተበዳሪዎች/ባለዕዳዎቹ የነበረባቸው የወይራ ዘይት እና ስንዴ ነበር፡፡
"ተበዳሪው/ባለዕዳው አለ… አስተዳዳሪው ለባለዕዳው እንዲህ አለው"
ይህ ወደ 3,000 ሊትር የወይራ ዘይት ነው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን የነበረ የመጠን መለኪያ)
"100…50…80" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"የውል ወረቀት" አንድ ሰው ምን ያህል እንዳለበት የሚያሳይ ወረቀት ነው፡፡
"አስተዳዳሪው ለሌላው ተበዳሪ እንዲህ አለ…ተበዳሪው/ባለዕዳው እንዲህ አለ…አስተዳዳሪው ባለእዳውን አለው
ይህን ወደ ዘመናዊ መለኪያ መለወጥ ትችላላችሁ፡፡ "ሃያ ሺህ ኪሎ ስንዴ" ወይም "አንድ ሺህ ቅርጫት ስንዴ" (መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን የነበረ የመጠን መለኪያ)
"ሰማንያ ዳውላ ስንዴ ብለህ ጻፍ፡፡" ይህን ወደ ዘመናዊ መለኪያ መለወጥ ትችላላችሁ፡፡ "አሥራ ስድስት ሺህ ኪሎ ስንዴ" ወይም "ስምንት መቶ ቅርጫት ብለህ ጻፍ"
ኢየሱስ ስለ ባለሃብቱ እና ሃብቱን ያበድርለት ስለነበረው አስተዳዳሪ የሚናገረውን ምሳሌ ጨረሰ፡፡ በቁጥር 9 ላይ፣ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ማስተማሩን ቀጠለ፡፡
ጽሁፉ ጌታው እንዴት የአሰተዳዳሪውን ድርጊት እንዳወቀ አይናገርም
"አወደሰ" ወይም "በመነልካም አየው" ወይም "ተቀበለው/አጸደቀለት"
"በዘዴ አደረገ" ወይም "ምክንያታዊ በሆነ መንገድ አደረገ"
ይህ የሚያመለክተው ስለ እግዚአብሔር ስለማያውቁ ወይም ግድ ስለማይላቸው ትክክለኛ እንዳልሆነው አስተዳዳሪ ያሉትን ነው፡፡ "የዚህ ዓለም ሰዎች" ወይም "ዓለማውያን ሰዎች"
እዚህ ስፍራ "ብርሃን" እግዚአብሔራዊ/ቅዱስ ለሆኑ ነገሮች ሁሉ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ "የእግዚአብሔር ሰዎች" ወይም "ቅዱሳን ሰዎች" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"እኔ" የሚለው የሚያመለክተው ኢየሱስን ነው፡፡ "እኔ ግን እላችኋለሁ" የሚለው ሀረግ የታሪኩን ማጠቃላያ ያሳያል፤ አሁን ኢየሱስ ሰዎቹ እንዴት ታሪኩን በህይወታቸው ተግባራዊ እንደሚያደርጉት ይነግራቸዋል፡፡
እዚህ ስፍራ ትኩረት የተሰጠው ገንዘብን ሌሎችን ለመርዳት ስለመጠቀም ነው፡፡ "በዓለማዊ ሃብት እነርሱን በመርዳት ሰዎችን ወዳጆቻችሁ አድርጓቸው"
ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኢየሱስ ገንዘብን "ጻድቅ ያልሆነ" ብሎ ሲጠራው ግነት እየተጠቀመ ነው፤ ምክንያቱም ዘላለማዊ ዋጋ የለውም፡፡ "ዘላለማዊ ዋጋ የሌለውን ገንዘብን በመጠቀም" ወይም "ምድራዊ ገንዘብን በመጠቀም" ወይም 2) ኢየሱስ ገንዘብን "ጻድቅ ያልሆነ" ብሎ በመጥራት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ይጠቀማል፤ ምክንያቱም ሰዎች አንዳንድ ጊዜ ገንዘብን ትክክል ባልሆነ መንገድ ያገኙታል ወይም ጠቀሙበታል፡፡ "ትክክለኛ ባልሆነ መንገድ ያገኛችሁትን ገንዘብ በመጠቀም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ኩሸት እንደዚሁም አጠቃላ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው 1) ገንዘባቸውን ሌሎችን ለመርዳት ባዋሉት ደስ የሚሰኝ በሰማይ ያለ እግዚአብሔር፣ ወይም 2) በገንዘባችሁ የረዳችኋቸው ወዳጆቻችሁ፡፡
ይህ የእግዚአብሔር መኖሪያን፣ ሰማይን ያመለክታል፡፡
"አንድ አገልጋይ አይችልም"
"ሁለት የተለያዩ ጌቶችን በአንድ ጊዜ ማገልግል እንደማይችል" በውስጠ ታዋቂነት ተጠቁሟል
እነዚህ ሁለት ሀረጎች በመሰረቱ ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ብቸኛው እና ዋናው ልዩነታቸው በመጀሪያው ሀረግ የመጀመሪያው ጌታ ይጠላል፣ ሁለተኛው ጌታ በሁለተኛው ሀረግ ይጠላል፡፡
በቁጥር 14 ላይ ፈሪሳውያን በኢየሱስ ላይ እንዳፉዙበት የመረጃ ዳራ እንደሚጥ ይህ በኢየሱስ ትምህርት ማቆሚያ/ማረፊያ ነው፡፡ በቁጥር 15 ኢየሱስ ትምህርቱን ይቀጣላል ደግሞም ለፈሪሳውያን ምላሽ ይሰጣል፡፤ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቃል ወደ መረጃ ዳራው ያመለክታል
"ገንዘብ እንዲኖራቸው የሚወዱ" ወይም "ለገንዘብ በጣም ስስታም የነበሩ"
"ፈሪሳውያን በኢየሱስ ላይ አፌዙ"
"ኢየሱስ ለፈሪሳውያን እንዲህ አላቸው"
"ራሳችሁን በሰዎች ፊት መልካም አድርጋችሁ ለማሳየት ትሞክራላችሁ"
እዚህ ስፍራ "ልቦች" የሚለው የሚያመለክተው የሰዎችን ፍላጎት ነው፡፡ "እግዚአብሔር እውነተኛ ፍላጎቶቻችሁን ያውቃል" ወይም "እግዚአብሔር ለምን እንደምታደርጉ አንቀሳቃሽ ምክንያታችሁን/ሰበበ ነገራችሁን ያውቃል" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች በጣም ጠቃሚ ናቸው ብለው የሚያስቧቸው ነገሮች እግዚአብሔር የሚጠላቸው ናቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ እስከዚያ ጊዜ ድረስ የተጻፈውን የእግዚአብሔርን ቃል ሁሉ በአጠቃላይ ያመለክታል
x
"ማንም ሚስቱን የሚፈታ" ወይም "ማንም ሚስቱን የሚፈታ ሰው"
"በዝሙት ምክንያት ጥፋተኛ መሆን"
"አንዲት ሴት ያገባ ወንድ"
ኢየሱስ ህዝቡን ማስተማሩን እየቀጠለ ሳለ፤ አንድ ታሪክ መናገር ጀመረ፡፡ ይህም ስለ አልዓዛር እና ስለ አንድ ሀብታም ነው፡፡
እነዚህ ቁጥሮች ኢየሱስ ስለ ሀብታሙ ሰው እና አልዓዛር የሚናገረውን ታሪክ የመረጃ ዳራ ይሰጣሉ፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ኢየሱስ ታሪኩን መናገር ሲጀምር የሚያስተምራቸውን መረዳት እንዲችሉ ለታሪኩ ጅማሬ ምልከት ይሰጣል
ይህ ሀረግ በኢየሱስ ታሪክ ውስጥ አንድን ሰው ያስተዋውቃል፡፡ ይህ ሰው በእውን የነበረ ይሁን ወይስ ኢየሱስ ሊያስተምር የፈለገውን ነጥብ ግልጽ ለማድረግ በዚህ ታሪክ ውስጥ ብቻ የሚገኝ ስለመሆኑ ግልጽ አይደለም፡፡ (አዲስ እና ነበር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
x
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ውስጥ መሸጋገሪያ ሆኖ ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህን ለማድረግ መንገድ ካለው እዚህ ላይ ልትጠቀሙበት ትችላላችሁ፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "መላዕክት ወሰዱት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ባለጸጋው ከአብርሃም ዘር አንዱ ነበር
"አልዓዛር ወደ አባቴ ቤት እንዲሄድ ንገረው" ወይም "እባክህ፣ ወደ አባቴ ቤት እርሱን ላከው"
ይህ በቤት ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ "ቤተሰቤ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"አልዓዛር እንዲያስጠነቅቃቸው"
"በስቃይ የምንጨነቅበት ይህ ስፍራ" ወይም "በአስጨናቂ ስቃይ ውስጥ የምንገኝበት ይህ ስፍራ"
ኢየሱስ ስለ ባለጸጋው ሰው እና አልዓዛር የሚናገረውን ታሪክ ጨረሰ፡፡
ይህ ጽሁፋቸውን ያመለክታል፡፡ "ሙሴ እና ነቢያት የጻፉት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ወንድሞችህ ለሙሴ እና ነቢያት ትኩረት መስጠት አለባቸው"
ይህ ያልተፈጸመ ሁኔታን ይገልጻል፣ ነገር ግን ያባለጸጋ ሰው ይህ ቢሆን ይወዳል፡፡ "አንድ ሰው ከሙታን መሃል ወደ እነርሱ ቢሄድ" ወይም "አንድ የሞተ ሰው ተነስቶ ሄዶ ቢያስጠነቅቃቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
አስቀድሞ ከሞቱት ሁሉ ውስጥ፡፡ ይህ ሁኔታ የሚገልጸው በዓለም ከርሰ ምድር የተቀበሩ ሙታንን ሁሉ ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ሙሴ እና ነቢያቱ" የሚለው የሚወክለው እነርሱ የጻፏቸውን ነገሮች ነው፡፡ "ሙሴ እና ነቢያት ለጻፉት ትኩረት የማይሰጡ ከሆነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
አብርሃም መላምታዊው ሁኔታ ቢሆን/ቢፈጸምም የሚገሆነውን ይገልጻል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከሙታን ተመልሶ የመጣም ሰው ቢሆን እነርሱን ማሳመን አይችልም" ወይም "አንድ ሰው ከሞት ተመልሶ ቢመጣም እነርሱ አያምኑም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
x
ኢየሱስ ማስተማሩን ቀጥሏል፣ ነገር ግን ንግግሩን ወደ ደቀ መዛሙርቱ መልሷል፡፡ ይህ አሁንም የታሪኩ ተመሳሳይ ክፍል ሲሆን በሉቃስ 15፡3 ላይ የጀመረውን ታሪክ በዚያው ቀን ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡
"ሰዎች ኃጢአት እንዲሰሩ የሚፈታተኑ ነገሮች በእርግጥ ይፈጠራሉ"
"ፈተናዎች እንዲመጡ ምክንያት ለሚሆን ሰው" ወይም "ሰዎች እንዲፈተኑ ምክንያት ለሚሆን ሰው"
ይህ መላምታዊ ሁኔታን ያስተዋውቃል፡፡ ይህ ማለት ይህ ሰው ሰዎች ኃጢአት እንዲሰሩ ምክንያት በመሆኑ የሚደርስበት ቅጣት ባህር ውስጥ ከመስመጥ የከፋ ይሆናል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ዙሪያ አስረው ቢወረውሩት" ወይም "በአንድ ሰው አንገት ዙሪያ ከባድ ድንጋይ ተደርጎ ቢወረወር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት ሴቶችን እና ወንዶችንም ያመለክታሉ፡፡ (ጡንቻማነት የሚገልጹ ቃላት ሴቶችን ሲያካትት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በጣም ትልቅ፣ ከባድ ክብ ድንጋይ ሲሆን እህል ለመፍጨት የሚያገለግል ነው፡፡ "ከባድ ድንጋይ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ እዚህ ስፍራ የሚያመለክተው እምነታቸው ገና ደካማ የሆነውን ነው፡፡ "እነዚህ እምነታቸው ትንሽ የሆነ ሰዎች"
ይህ ይሁን ሳይባል የሚፈጸምን ኃጢአት የማመልከቻ መንገድ ነው፡፡ "ኃጢአት መፈጸም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
ይህ ምናልባት ወደፊት ሊሆን ስለሚችል ድርጊት የሚናገር ሁኔታዊ ዐረፍተ ነገር ነው፡፡
እዚህ ስፍራ "ወንድም" የሚለው ቃል የዋለው ተመሳሳይ እምነት ያለው ሰው በሚለው ስሜት ነው፡፡ "መሰል አማኝ"
"የሰራው ስህተት እንደሆነ በብርቱ ንገረው" ወይም "እርሱን አርመው"
ይህ መላምታዊ ሁኔታ ነው፡፡ ይህ ፈጽሞ ላያጋጥም ይችላል፣ ነገር ግን ቢያጋጥም እንኳን ኢየሱስ ሰዎች ይቅር እንዲሉ ይናገራል፡፡(መላምታዊ ሁኔታ የሚለውን ይመልከቱ)
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስት ሰባት ቁጥር ለሙሉነት ምሳሌ/ምልክት ነው፡፡ "በቀን ውስጥ ብዙ ጊዜ፣ ደግሞም በእያንዳንዱ ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ደቀ መዛሙርቱ ከእርሱ ጋር በሚናገሩበት ወቅት የተፈጠረ አጭር ጊዜ በኢየሱስ ትምህርተ መሃል አለ፡፡ ከዚያም ኢየሱስ ማስተማሩን ቀጠለ፡፡
"እባክህ የበለጠ እምነት ስጠን" ወይም "በእምነታችን ላይ ተጨማሪ እምነት ስጠን"
የሰናፍጭ ፍሬ በጣም ትንሽ ፍሬ ነው፡፡ ኢየሱስ ትንሽ እምነት እንኳን እንደሌላቸው እያመለከተ ነው፡፡ "የሰናፍጭ ፍሬ የሚያክል ትንሽ እምነት እንኳን ቢኖራችሁ፣ እናንተ" ወይም "እምነታችሁ የሰናፍጭ ፍሬ ያህል አይደለም- ነገር ግን ቢሆን ኖሮ፣ እናንተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
የዚህ አይነት ዛፍ የሚታወቅ ካልሆነ፣ ሌላ አይነት ዛፍ መተካት ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ "የሾላ ዛፍ" ወይም "ዛፍ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የማይታወቀውን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ራሳችሁ ነቅላችሁ ራሳችሁ በባህር ትከሉት" ወይም "ከመሬት ነቅላችሁ በውቅያኖስ ወለል ትከሉት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ዛፉ ይታዘዛችኋል፡፡" ይህ ውጤት ቅድመ ሁኔታዊ ነው፡፡ ይህ የሚሆነው እምነት ካላቸው ብቻ ነው፡፡
ኢየሱስ ማስተማሩን ጨረሰ፡፡ ይህ የዚህ ታሪክ የመጨረሻው ክፍል ነው፡፡
ኢየሱስ 10 ለምጽ ያለባቸውን ሰዎች ፈወሰ፡፡ ቁጥር 11 እና 12 የመረጃ ዳራ እና የሁኔታዎችን መቼ እና የት ይሰጣል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው የአዲስ ትዕንት ጅማሬን ለማመልከት ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህን ለማድረግ መንገድ ካለው እዚህ ስፍራ ልትጠቀሙበት ትችላላችሁ፡፡ (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
"ኢየሱስ እና ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሩሳሌም እተጓዙ ሳለ"
ይህ ሀረግ መንደሯን ለይቶ አይናገርም፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ለምጽ ያለባቸው አስር ሰዎች አገኙት" ወይም "አስር ለምጽ ያለባቸው ሰዎች አገኙት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የክብር ምልክት ነው፣ ምክንያቱም ለምጽ ያለባቸው ወደ ሌሎች መቅረብ አይፈቀድላቸውም ነበር፡፡ በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
x
ለምጽ ያለባቸው ከለምጻቸው ስለ መፈወሳቸው ከካህናትን ማረጋገጫ ማግኘት ነበረባቸው፡፡ "ይመረምሯችሁ ዘንድ ራሳችሁን ለካህናት አሳዩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ሰዎች ሲፈወሱ፣ ከዚያ ወዲያ የመንጻት ስርዓት አያደርጉም፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "እነርሱ ከለምጻቸው ነጽ ተፈውሰው እና ንጹህ ሆነው ነበር" ወይም "እነርሱ ከለምጻቸው ተፈውሰው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"እንደ ተፈወሰ አወቀ" ወይም "ኢየሱስ እንደፈወሰው አወቀ"
"ወደ ኢየሱስ ተመልሶ መጣ"
"እግዚአብሔርን ጮሆ አመሰገነ"
"ተንበርክኮ በኢየሱስ እግር ስር በፊቱ ወደቀ፡፡" ይህንን ያደረገው ኢየሱስን ለማክበር ነው፡፡ (ምልክታዊ/ትዕምርታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ኢየሱስ አስሩን ለምጻሞች ስለ ፈወሰበት ታሪክ የመጨረሻው ክፈል ነው፡፡
ኢየሱስ አንዱ ሰው ስላደረገው ምላሽ ሰጠ፣ የተናገረው ግን በዙሪያው ለነበሩ ሰዎች ነበር፡፡ "ስለዚህም ኢየሱስ ለተሰበሰበው ሕዝብ እንዲህ አለ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከሶስቱ ቃለምልልሳዊ ጥያቄዎች የመጀመሪያው ነው፡፡ ኢየሱስ እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመባቸው ከተፈወሱት መሃል እግዚአብሔርን ለማክበር የመጣው አንዱ ብቻ በመሆኑ ምን ያህል እንደተደነቀ እና እንዳዘነ በዙሪያው ለነበሩ ሰዎች ለማሳየትነው፡፡ "አስር ሰዎች ተፈውሰው ነበር፡፡" ወይም "እግዚአብሔር አስር ሰዎችን ፈወሰ፡፡" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በዐረፍተ ነገር መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ከዚህ ባዕድ በስተቀር ለእግዚአብሔር ክብር ለመስጠት ማንም ተመልሶ አልመጣም!" ወይም "እግዚአብሔር አስር ሰዎች ፈወሰ፣ ሆኖም ይህ ባዕድ ብቻ ለእግዚአብሔር ክብር ለመስጠት ተመልሶ መጣ!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
ሳምራውያን አይሁድ ያለሆነ ዝርያ አላቸው፤ እናም እነርሱ እግዚአብሔርን አይሁዶች በሚያመልኩበት ተመሳሳይ መንገድ አያመልኩም፡፡
"በእምነትህ ምክንያት ድነሃል/እምነትህ አድኖሃል፡፡" "እምነት" የሚለው ሀሳብ "እምነት" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "በማመንህ ምክንያት፣ ዳግም ደህና ሆነሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የት እንደሆነ እንኳን አናውቅም፤ ይህ የሆነው አንድ ቀን ኢየሱስ ከፈሪሳውያን ጋር በሚነጋገርበት ጊዜ ነው፡፡
ይህ የአዲሱ ትዕይንት መጀመሪያ ነው፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች "አንድ ቀን" ወይም "አንድ ወቅት" በማለት ይጀምራሉ፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "አንድ ዕለት ፈሪሳውያን ኢየሱስን እንዲህ ሲሉ ጠየቁት፣ ‘የእግዚአብሔር መንግሥት መቼ ትመጣለች?'" (አዲስ ትዕይንትን ማስተዋወቅ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ እንደዚሁም ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ ጥቅሶች የሚሉትን ይመልከቱ)
"መንግሥት" የሚለው ስም ጽንሰ ሀሳብ "መግዛት" በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር በውስጣችሁ ይገዛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይምለከቱ)
ኢየሱስ እርሱን ከሚጠሉ የሃይማኖት መሪዎች ጋር ይነጋገር ነበር፡፡ ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "እናንተ" የሚለው ቃል ሰዎችን በአጠቃላይ ያመለክታል፡፡ "የእግዚአብሔር መንግሥት በሰዎች ውስጥ ናት" ወይም 2) "በውስጣችሁ" የሚለው ቃል የተተረጎመው "በመሃላችሁ" በሚል ነው፡፡ "የእግዚአብሔር መንግሥት በመካከላችሁ ናት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ነገር ግን በመጀመሪያ የሰው ልጅ መከራ መቀብል ይኖርበታል፡፡" ኢየሱስ ስለ ራሱ በሶስተኛ መደብ እየተናገረ ነው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር መገለጽ ይኖርበታል፡፡ "የዚህ ትውልድ ሰዎች እርሱን መቃወም/ ማስወገድ ይኖርባቸዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ሰዎች ነገሮችን በማከናወን ላይ ሳሉ…ሰዎች ተመሳሳይ ነገሮችን እያደረጉ ሳሉ"
"የኖህ ዘመን" ይህ እግዚአብሔር የዓለምን ሕዝብ ከመቅጣቱ አስቀድሞ ኖህ በኖረበት ዘመን ያለውን ወቅት ያመለክታል፡፡ "ኖህ ይኖር በነበረበት ዘመን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"የሰው ልጅ ቀናት" የሚለው የሚያመለክተው ልክ የሰው ልጅ ከመምጣቱ አስቀድሞ ያለውን ወቅት ነው፡፡ "የሰው ልጅ ሊመጣ ባለበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው"
ሰዎች መደበኛ ነገሮችን ያደርጋሉ፡፡ እግዚአብሔር ሊፈርድባቸው እንደሆነ አያውቁም ወይም ለዚህ ግድ አይላቸውም፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ "ወላጆች ሴት ልጆቻቸውን እንዲያገቡ ለወንዶች ይፈቅዳሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ታንኳ" ወይም "ጀልባ"
ይህ ኖህን እና በመርከቧ ውስጥ የነበሩ ቤተሰቦቹን አያጠቃልልም፡፡ "በጀልባዋ ውስጥ ያልገቡትን ሁሉ አጠፋ"
"የሎጥ ዘመን" የሚለው የሚያመለክተው እግዚአብሔር የሰዶም እና ገሞራን ከተሞች ከመቅጣቱ አስቀድሞ ያለውን ጊዜ ነው፡፡ "ሌላው ምሳሌ በሎጥ ዘመን እንዴት እንደሆነ የሚያሳይ ነው" ወይም "ሎጥ በኖረበት ዘመን ሰዎች ያደርጉት እንደነበረ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰዶም ሰዎች ይበሉ እና ይጠጡ ነበር"
"እሳት እና የሚነድ ዲን እንደ ዝናብ ከሰማይ ወረደ"
ይህ ሎጥን እና ቤተሰቡን አይጨምርም፡፡ "በከተማይቱ የነበሩትን ሁሉ አጠፋ"
"እንደዚያው ይሆናል፡፡" በተመሳሳይ መንገድ እንደዚያው ሰዎች የተዘጋጁ አይሆኑም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የሰው ልጅ በሚገለጽበት ጊዜ" ወይም "የሰው ልጅ በሚመጣበት ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ስለ ራሱ እየተናገረ ነው፡፡ "እኔ፣ የሰው ልጅ፣ እገለጻለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
"ማንም በቤት ጣራ ላይ የሚገኝ ወደ ታች አይውረድ" ወይም "ማንም ሰው በቤቱ ጣራ ላይ ቢሆን ወደ ታች መውረድ የለበትም"
የቤቶቻቸው ጣራ ጠፍጣፋ ነበር በዚያ ላይ መራመድ ወይም መቀመጥ ይችሉ ነበር፡፡
"ሃብቱን" ወይም "ያሉትን ነገሮች"
"በሎጥ ሚስት ላይ ደርሶ የነበረውን አስታውሱ" ይህ ማስጠንቀቂያ ነው፡፡ እርሷ ወደ ሰዶም እን ገሞራ ዘወር ብላ ስትመለከት እግዚአብሔር ከሰዶም ሰዎች ጋር እርሷን ቀጣት፡፡ "የሎጥ ሚስት ያደረገችውን አታድርጉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተተወ/የተዘለለ እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ሕይወታቸውን ለማትረፍ የሚሞክሩ ሰዎች ያጧታል" ወይም "ማንም የቀድሞ ሕይወቱን መንገድ መጠበቅ የሚሞክር ሕይወቱን ያጣል"
"ነገር ግን ሕይወታቸውን የሚጥሉ ሰዎች ያድኗታል" ወይም "ነገር ግን ማንም ያለፈውን የአኗኗር መንገዱን የሚተው ሕይወቱን ያድናል"
ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ መናገሩን ሲቀጥል፣ የሚነግራቸው ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ ትኩረት ይሰጥ ነበር፡፡
ይህ የሚያመለክተው፣ እርሱ፣ የሰው ልጅ በምሽት ቢመጣ ምን እንደሚሆን ነው፡፡
ትኩረቱ እነዚህ ሁለት ሰዎች ላይ አይደለም፣ ነገር ግን አንዳንድ ሰዎች ይወሰዳሉ ሌሎች ይተዋሉ በሚለው ላይ ነው፡፡
"መከዳ" ወይም "ጎጆ"
"አንዱ ሰው ይወሰዳል ሌላው ሰው ይቀራል፡፡" ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር አንዱን ሰው ይወስደዋል ሌላውን ይተዋል" ወይም "መላዕክት አንዱን ይወስዳሉ ሌላውን ይተዋሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ትኩረቱ በእነዚህ ሁለት ሴቶች ወይም በክንዋኔያቸው ላይ አይደለም፣ ነገር ግን አንዳንድ ሰዎች መወሰዳቸው ሌሎች መተዋቸው/ሳይወሰዱ መቅረታቸው ላይ ነው፡፡
"እህል አብሮ መፍጨት"
ደቀ መዛሙርቱ ኢየሱስን ስለ ትምህርቱ ጠየቁት እርሱም መለሰላቸው፡፡
"ጌታ ሆይ፣ ይህ የት ይሆናል?"
የዚህ አባባል ትርጉም፣ "ይህ ግልጽ ይሆናል" ወይም "ይህን ነገር በሚሆንበት ጊዜ ታውቁታለችሁ፡፡" "የጥንብ አንሳዎች መሰብሰብ በድን መኖሩን እንደሚያሳይ፣ እንደዚሁ ሁሉ እነዚህ ነገሮች የሰው ልጅ መምጫ መሆኑን ያሳያሉ" (ምሳሌያዊ አነጋገሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ጥንብ አንሳዎች በአንድነት የሚበሩ እና ያገኙትን በድን ስጋ የሚመገቡ ትላልቅ ወፎች ናቸው፡፡ እነዚህን ወፎች በዚህ መንገድ መግለጽ ትችላላችሁ ወይም ይህንን የሚያደርጉ በአካባቢያችሁ የሚገኙ ወፎችን ስም መጠቀም መጠቀም ትችላላችሁ፡፡ (የማይታወቁትን መተረጎም የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ማስተማሩን ሲቀጥል ግብረገባዊ ምሳሌ መናገሩን ጀመረ፡፡ ይህ በሉቃስ 17፡20 ላይ የተጀመረው ታሪክ ክፍል ነው፡፡ ቁጥር 1 ኢየሱስ ሊናገር ያለውን ግብረገባዊ ምሳሌ ገለጻ ይሰጠናል፡፡ (ምሳሌያዊ አነጋገሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"ከዚያም ኢየሱስ"
እዚህ ስፍራ "እርሱ እንዲህ አለ፤ ሳይታክቱ፡፡" በሚል አዲስ ዐረፍተ ነገር ሊጀምር ይችላል፡፡
እዚህ ስፍራ "አንዲት ከተማ" የሚለው አድማጭ ቀጥሎ የሚቀርበው ትረካ በከተማ ውስጥ እንደሚካሄድ እንዲያወቅ የማድረጊያ መንገድ ነው፣ ሆኖም የከተማይቱ ስም ጠቃሚ ፡፡ (የጽሁፍ አይነቶች የሚለውን ይመልከቱ)
"ስለ ሌሎች ሰዎች ግድ የማይለው"
ኢየሱስ ይህንን ሀረግ የተጠቀመበት አዲስ ገጸባህሪ ወደ ታሪኩ ለማስገባት/ማስተዋወቅ ነው፡፡ (አዲስ እና ነበር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
መበለት ባሏ የሞተባት እና ደግማ ያላገበች ሴት ናት፡፡ ኢየሱስ ስለዚህች ሴት ማንም የሚረዳት እና በጉዳትዋ የሚደርስላት ሰው እንደሌላት አድርጎ አስቧታል፡፡
"እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዳኛውን ነው፡፡
" ከባላጋራዬ ጋር ስላለብኝ ጉዳይ ትክክለኛ ፍርድ ስጠኝ"
"ጠላቴ" ወይም "ሊጎዳኝ የሚሞክር ሰው፡፡" ይህ በሙግት ውስጥ ያለ ባለጋራ ነው፡፡ መበለቲቱ ሰውየውን ትክሰሰው ወይስ ሰውየው መበለቲቱን ይክሰሳት ግልጽ አይደለም፡፡
እዚህ ስፍራ ይህ በአጠቃላይ "ሰዎችን" ያመለክታል፡፡ (ጡንቻማነት የሚገልጹ ቃላት ሴቶችን ሲያካትት የሚለውን ይመልከቱ)
"ስለምትጨቀጭቀኝ"
"ታታክተኛለች"
"ሳታቋርት በመምታት"
ኢየሱስ ራሳቸውን ጻድቅ አድርገው ለሚመለከቱ ለሌሎች ሰዎች ሌላ ግብረገባዊ ምሳሌ መናገር ጀመረ፡፡ (ግብረገባዊ ምሳሌ የሚለውን መልከቱ)
"ከዚያም ኢየሱስ"
"ለአንዳንድ ሰዎች"
"ራሳቸውን ጻድቅ አድርገው ያሳመኑ"ነ ወይም "ራሳቸውን ጻድቅ አድርገው የሚያዩ"
በጣም የማይወዱ ወይም የሚጠሉ
"ወደ ቤተ መቅደስ አደባባይ"
የዚህ ሀረግ የግሪኩ ጽሁፍ ትርጉም ግልጽ አይደለም፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "ፈሪሳዊው ቆሞ ስለ ራሱ በዚህ መንገድ ጸለየ" ወይም 2) "ፈሪሳዊው ቆሞ በግሉ እንዲህ ጸለየ፡፡"
ዘራፊዎች ሰዎችን በማስገደድ ወይም የጠየቁትን የማይሰጧቸው ከሆነ እንደሚጎዷቸው ሌሎችን በማስፈራራት የሚሰርቁ ሰዎች ናቸው፡፡
ፈሪሳዊው ቀረጥ ሰብሳቢዎች እንደዘራፊዎች ኃጢአተኞች፣ በደለኞች እና ዘማውያን ናቸው ብሎ ያምናል፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ "እናም እኔ በእርግጥ እንደዚህ ሰዎችን እንደሚያታልል ኃጢአተኛ ቀረጥ ሰብሳቢ አይደለሁም" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ካገኘሁት ነገር"
ኢየሱስ ምሳሌውን መናገሩን ጨረሰ፡፡ በቁጥር 14፣ ምሳሌው የሚያስተምረውን ነገር ያብራራል፡፡
"ከፈሪሳዊው ሩቅ ቆሞ፡፡" ይህ ዝቅ የማለት ምልክት ነው፡፡ ራሱን ከፈሪሳዊው አጠገብ መቆም እንደሚገባው ሰው አልቆጠረም፡፡
"ዐይኖቹን ማንሳት" ማለት ወደ አንድ ነገር መመልክት ማለት ነው፡፡ "ወደ ሰማይ ተመለከተ" ወይም "ወደ ላይ ተመለከተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የከፍተኛ ሀዘን አካላዊ መግለጫ ምልክት ነው፣ ደግሞም የዚህን ሰው ንስሃ መግባት እና ራሱን ዝቅ ማድረጉን ያሳያል "ሀዘኑን ለማሳየት ደረቱን መታ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"እግዚአብሔር ሆይ፣ እባክህ እኔን ማረኝ፡፡ እኔ ኃጢአተኛ ነኝ" ወይም "እግዚአብሔር ሆይ፣ ብዙ ኃጢአት ብፈጽምም እባክህ ይቅር በለኝ"
ጻድቅ የሆነበት ምክንያት እግዚአብሔር ኃጢአቱን ይቅር ስላለው ነው፡፡ "እግዚአብሔር ቀረጥ ሰብሳቢውን ማረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሉቃስ 17፡20 ላይ የጀመረው ታሪክ ተከታይ ትዕይንት ነው፡፡ ኢየሱስ ልጆችን ተቀብሎ ስለ እነርሱ ተናገረ፡፡
ይህ የተለየ ዐረፍተ ነገር ሆኖ ሊተረጎም ይችላል፡ "ዳሰሳቸው፡፡ ነገር ግን"
"ደቀ መዛሙርቱ የልጆቹ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ኢየሱስ እንዳያመጧቸው ለማስቆም ሞከሩ"
"ኢየሱስ ሰዎቹ ህጻናቶቻቸውን ወደ እርሱ እንዲያመጡ ተናገረ"
እነዚህ ሁለት ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፤ በአንድነት የተጣመሩት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡ አንዳንድ ቋንቋዎች በተለየ መንገድ ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ "እናንተ በእርግጥ ልጆች ወደ እኔ እንዲመጡ መፍቀድ አለባችሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በሉቃስ 17፡20 ላይ የጀመረው ታሪክ ተከታይ ትዕይንት ነው፡፡ ኢየሱስ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ስለ መግባት ከአንድ የሃይማኖት መሪ ጋር መነጋገር ጀመረ፡፡
ይህ በታሪኩ ውስጥ አንድ አዲስ ገጸባህሪ ያስተዋውቃል፡፡ ይህ ሰው በስልጣኑ ብቻ እንዲታውቅ/እንዲለይ ሆኗል፡፡ (አዲስ እና ነበር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
"ምን ማድረግ ይኖርብኛል" ወይም "ከእኔ ምን ይጠበቃል"
"መጨረሻ የሌለው ሕይወት መቀበል፡፡" "መውረስ" የሚለው ቃል ብዙውን ጊዜ የሚያመለክተው አንድ ሰው ሲሞት ለልጆቹ የሚተውላቸውን ሃብት ነው፡፡ ስለዚህ፣ ይህ ዘይቤ እርሱ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ተረድቷል እናም እግዚአብሔር የዘለዓለም ሕይወት እንዲሰጠው ይፈልጋል ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ይህን ጥያቄ የሚጠይቀው የሃይማኖት መሪው ለጠየቀው ጥያቄ በቁጥር 18 ላይ እርሱ የሰጠውን መልስ መሪው እንደማይወደው ስለሚያውቅ ነው፡፡ ኢየሱስ መሪው የእርሱን ጥያቄ እንዲመልስለት አይጠብቅም፡፡ ኢየሱስ የሚፈልገው እርሱ ለመሪው ጥያቄ የሰጠው ምላሽ የመጣው፣ ብቻውን መልካም ከሆነው ከእግዚአብሔር ዘንድ እንደሆነ እንዲረዳ ነው፡፡ "ከእግዚአብሔር በስተቀር ማንም መልካም እንዳልሆነ አንተ ታውቃለህ፣ ስለዚህ እኔን መልካም ማለት እኔን ከእግዚአብሔር ጋር መነጻጸር ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"የሰው ነፍስ አታጥፋ"
"እነዚህን ትዕዛዛት ሁሉ"
"ኢየሱስ ሰውየው ያንን ሲናገር ሲሰማ"
"ለእርሱ መልስ ሰጠው"
"አሁንም አንድ ተጨማሪ ነገር ማድረግ ያስፈልግሃል" ወይም "እሰከ አሁንም ገና ያላደረግከው አንድ ነገር አለ"
"ያለህን ንብረት ሁሉ ሽጥ" ወይም "የራስህ የሆነውን ነገር ሁሉ ሽጥ"
"ገንዘቡን ለድሃ ሰዎች ስጥ"
እዚህ ስፍራ "በሰማይ ሀብት" የሚለው የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን በረከት ነው፡፡ "በሰማይ የእግዚአብሔርን በረከት ታገኛለህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
"ደቀ መዝሙሬ ሆነህ ተከተለኝ"
ይህ ቃለአጋኖ ነው ፣ ጥያቄ አይደለም፡፡ "ወደ እግዚአብሔር መንግሥት….ይህ በጣም ጭንቅ ነው!" (ቃለ አጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)
ግመል በመርፌ ቀዳዳ ማለፍ አይችልም፡፡ ኢየሱስ ምናልባትም ሃብታም ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባቱ እጅግ አስቸጋሪ ነው ለማለት ኩሸት እየተጠቀመ ይሆናል፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
x
"ኢየሱስን የሰሙት ሰዎች እንዲህ አሉ"
መልስ እየጠየቁ ነበር ማለት ይቻላል፡፡ ነገር ግን ጥያቄውን ያነሱት ኢየሱስ በተናገረው መደነቃቸውን ለማጉላት ነው ማለት ይቻላል፡፡ "ከሆነ ማንም ከኃጢአት ሊድን አይችልም!" ወይም በአድራጊ ዐረፍተ ነገር፡ "እንዲህ ከሆነ እግዚአብሔር ማንንም አያድንም!" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ሰዎች ማድረግ የማይችሉትን እግዚአብሔር ማድረግ ይችላል" ወይም "ሰዎች የማያደርጉትን፣ እግዚአብሔር ማድረግ ይችላል"
ይህ ወደ መንግስተ ሰማይ ስለመግባት የሚደረገው የመጨረሻው ንግግር ነው፡፡
ይህ ሀረግ የሚያመለክተው ደቀ መዛሙርቱን ብቻ ነው፣ እናም ከሃብታሙ መሪ ጋር ያነጻጽራል፡፡
"እኛ ትተናል" ወይም "እኛ ሁሉን ከኋላችን ትተን
"ሀብታችንን ሁሉ" ወይም "ያለንን ንብረት ሁሉ"
ኢየሱስ ይህንን አገላለጽ የተጠቀመው ሊናገር ስላለው ነገር አስፈላጊነት ትኩረት ለመስጠት ነው፡፡
ይህ አገላለጽ ደቀ መዛሙርቱን ብቻ ሳይሆን ነገር ግን ተመሳሳይ መስዋዕትነት የከፈለን ሁሉ ለማካተት የታቀደ ነው፡፡
ይህ በአዎንታዊ መልክ ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ማንም…የተወ…ይቀበላል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ አሉታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
"ደግሞም በሚመጣው ዓለም የዘለዓለም ሕይወት"
ይህ በዚህ የታሪክ ክፍል በሉቃስ 17፡20 የጀመረው ቀጣይ ትዕይንት ነው፡፡ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ብቻ እየተናገረ ነው፡፡
ኢየሱስ አሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርት ብቻቸውን ከሌሎች ሰዎች ፈቀቅ አድርጎ ወስዶ
ይህ በኢየሱስ አገልግሎት ለመጨረሻ ጊዜ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄድ ጉልህ ለውጥ ያመለክታል
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ነቢያት ጽፈውት የነበረ/ነቢያት የጻፉት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የብሉይ ኪዳን ነቢያትን ያመለክታል፡፡
ኢየሱስ ስለ ራሱ "የሰው ልጅ" በማለት ይናገራል፡፡ " እኔ፣ የሰው ልጅ፣… እኔ…ራሴ…ራሴ…እኔ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ይሆናል" ወይም "ይከሰታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የአይሁድ መሪዎች ለአህዛብ አሳልፈው ይሰጡታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ያፌዙበታል፣ በሀፍረት ያንገላቱታል፣ ደግሞም ይተፉበታል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከሞቱ በኋላ ሶስተኛውን ቀን ያመለክታል፡፡ ሆኖም፣ ደቀ መዛሙርቱ ይህንን አልተረዱም፣ ስለዚህም ይህንን ገለጻ ይህ ቁጥር ሲተረጎም አለመጨመሩ ይመረጣል፡፡ (ተከታታይ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ቁጥር የዋናው ታሪክ ክፍል አይደለም፣ ነገር ግን ስለዚህ ታሪክ ከፍል አስተያየት ነው፡፡ (የታሪክ መጨረሻ/ማጠቃለያ የሚለውን ይመልከቱ)
"እነርሱ ከእነዚህ ነገሮች መሃል አንዳች አልገባቸውም"
ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስ በኢየሩሳሌም እንዴት እንደሚሰቃይ እና እንደሚሞት የሰጠውን ገለጻ፣ እና እርሱ ከሞት እንደሚነሳ ነው፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ ነገር ግን ቃሉን ከእነርሱ የሰወረው እግዚአብሔር ይሁን ወይም ኢየሱስ ግልጽ አይደለም፡፡ "ኢየሱስ መልእክቱን ከእነርሱ ሰወረው" ወይም "እግዚአብሔር ኢየሱስ ለእነርሱ ይነግራቸው የነበረውን መልዕክት ትርጉም እንዳይረዱት ከለከላቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
x
ኢየሱስ ወደ ኢያሪኮ ሲቃረብ ዐይነስውሩን ሰው ፈወሰ፡፡ ይህ ቁጥር የመረጃ ዳራ እና ታሪኩ መቼ እና የት ስፍራ እንደተፈጸመ መረጃ ይሰጣል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው የታሪኩን አዲስ ክፍል ጅማሬ ለማመልከት ነው፡፡ (አዲስ ትዕይንት ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንድ ዐይነስውር ተቀምጦ ነበር፡፡" እዚህ ስፍራ "አንድ" የሚለው ይህ ሰው ለታሪኩ ጠቃሚ ሆኖ መተዋወቁን ሲያመለክት ሉቃስ በስም አልጠቀሰውም፡፡ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ተሳታፊ ነው፡፡ (አዲስ እና ነበር ተሳታፊዎችን ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ አዲስ ዐረፍተ ነገር መጀመር ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ "መለመን፡፡ በሰማ ጊዜ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"በሕዝብ ጭንቅንቅ ውስጥ የሚገኙት ሰዎች ለዐይነ ስውሩ ነገሩት"
ኢየሱስ የመጣው በገሊላ ከምትገኘው፣ ከናዝሬት ከተማ ነው
"እርሱን እያለፈ እየሄደ ነበር"
ይህ ቃል አስቀድሞ በሆነ አንድ ሌላ ነገር ምክንየት የሆነን ትዕይንት ያመለክታል፡፡ በዚህ ሁኔታ፣ የተሰበሰበው ሕዝብ ለዐይነ ስውሩ ኢየሱስ እያለፈ እንደሆነ ነግረውታል፡፡
"ተጣራ" ወይም "ጮኸ"
ኢየሱስ የእሥራኤል ታላቅ ንጉስ፣ የዳዊት ትውልድ ነበር
"ራራልኝ" ወይም "ርህራሄህን አሳየኝ"
"ከተሰበሰበው ሕዝብ ከፊት ይሄዱ የነበሩ ሰዎች"
"ጸጥ እንዲል" ወይም "እንዳይጮህ"
ይህ ማለት ይበልጥ ድምጹን ከፍ አድርጎ ጮኸ ማለት ሊሆን ይችላል ወይም ይበልጥ ሳያቋርጥ በጽናት ጮኸ ማለት ይሆናል፡፡
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎቹ ዐይነስውሩን ወደ እርሱ እንዲያመጡት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ማየት እችል ዘንድ"
ይህ ትዕዛዝ ነው፣ ነገር ግን ኢየሱስ ሰውየው ምንም ነገር እንዲያደርግ አላዘዘውም፡፡ ኢየሱስ ሰውየውን የፈወሰው እንዲፈወስ እርሱን በማዘዝ ነው፡፡ "አንተ አሁን ብራህንህን አግኝተሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕዛዞች - ሌሎች አጠቃቀሞች የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ቃላት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ናቸው፡፡ ኢየሱስ ሰውየውን የፈወሰው በሰውየው እምነት ምክንያት ነበር፡፡ "እኔ አንተን የፈወስኩህ አንተ በእኔ በማመንህ ምክንያት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ለእግዚአብሔር ክብር መስጠት" ወይም "እግዚአብሔርን ማወደስ/ማመስገን"
ከቁጥር 1-2 ያለው ለቀጣዩ ትዕይንት የመረጃ ዳራ መስጠት ይጀመራል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
ቁጥር 3 ለተከታዩ ትዕይንት፣ በሉቃስ 19፡1-2 የቀረበውን መረጃ ያሟላል፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)
"ዘኬዎስ ይሞክር ነበር"
"ምክንያቱም እርሱ አጭር ነበር"
ጸሐፊው ለትዕይንቱ ዳራ መስጠቱን ጨርሶ አሁን ትዕይንቱን ራሱን መግለጽ ጀምሯል፡፡
"የሾላ ዛፍ፡፡" ወደ 2.5 ሳናቲሜትር መጠን ያለው ትንሽ ክብ ፍሬ ያፈራል፡፡ "የሾላ ዛፍ" ወይም "ዛፍ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ዛፉ" ወይም "ዘኬዎስ የነበረበት"
"ስለዚህም ዘኬዎስ ፈጥኖ"
አይሁዶት ቀረጥ ሰብሳቢ ይጠላሉ፤ ደግሞም ማንም መልካም ሰው ከእነርሱ ጋር ህብረት ማድረግ ይኖርበታል ብለው አያስቡም፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ኢየሱስ ወደ ኃጢአተኛ ሰው ቤት ገባ"
"ኃጢአተኛነቱ በግልጽ የሚታወቅ" ወይም "የለየለት ኃጢአተኛ"
"ይህ ኢየሱስን ያመለክታል"
"ከእነርሱ የወሰደኩትን አራት እጠፍ አድርጌ እመልሳለሁ"
መዳን ከእግዚአብሔር እንደሚመጣ ይታወቃል፡፡ "እግዚአብሔር ይህንን ቤት አዳነ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው ቃል የሚያመለክተው በቤቱ ወይም በቤተሰቡ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"ይህም ሰው ደግሞ" ወይም "ዘኬዎስም ጭምር"
ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) "የአብርሃም ትውልዶች/ዘር" እና 2) "እንደ አብርሃም እምነት ያለው ሰው፡፡"
ኢየሱስ ስለ ራሱ እየተናገረ ነው፡፡ "እኔ፣ የሰው ልጅ፣ የመጣሁት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ከእግዚአብሔር የራቁትን ሰዎች" ወይም "በኃጢአታቸው ከእግዚአብሔር የራቁትን"
ኢየሱስ ለተሰበሰበው ሕዝብ በግብረገባዊ ምሳሌ ማስተማር ጀመረ፡፡ ቁጥር 11 ኢየሱስ ለምን ግብረገባዊ ምሳሌውን እንደሚናገር የመረጃ ዳራ ይሰጣል፡፡ (ግብረገባዊ ምሳሌ እና የመረጃ ዳራ የሚሉትን ይመልከቱ)
አይሁዶች መሲሁ ወደ ኢየሩሳሌም እንደመጣ በቶሎ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይመሰርታል ብለው ያምኑ ነበር፡፡ "ኢየሱስ በቶሎ በእግዚአብሔር መንግስት ላይ መግዛት ይጀምራል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"ከገዢው መደብ አባል የሆነ አንድ ሰው" ወይም "ከከፍተኛ ቤተሰብ የሆነ አንድ ሰው"
ይህ ታናሽ ንግሥና ያለው ታላቅ ንግሥና ወዳለው መሄዱን ያሳያል፡፡ ታላቁ ንጉሥ ለታናሹ ንጉሥ በራሱ መንግሥት ላይ እንዲገዛ መብት እና ሥልጣን ይሰጠዋል፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ በሉቃስ 19፡11 የጀመረውን ግብረገባዊ ምሳሌ መናገሩን ቀጠለ፡፡
"ልዑሉ ጠራቸው፡፡" ሰውየው ይህንን ያደረገው የንጉሥነትን ማዕረግ/የእርሱን መንግሥት ለመቀበል ከመሄዱ አስቀድሞ እንደሆነ መግለጹ ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ "ከመሄዱ አስቀድሞ ጠራቸው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡
"ለእያንዳንዳቸው አንድ ምናን ሰጣቸው"
አንድ ምናን 600 ግራም ነው፤ ምናላባት ሰጣቸው ብር የተሰኘውን ማዕድን ሳይሆን አይቀርም፡፡ አንድ ምናን የ100 ቀን ሥራ ደሞዝ ያክላል፤ ሰዎች ወደ አራት ወራት ለሚጠጋ ጊዜ ሰርተው የሚያገኙት ክፍያ ነው፡፡ ስለዚህ አስር ምናን አንድ የቀን ሥራተኛ በሶስተ አመታት የሚከፈለው የክፍያ መጠን ነው፡፡ "አስር ከፍ ያለ ዋጋ ያላቸው ሳንቲሞች" ወይም "እጅግ ከፍተኛ የገንዘብ መጠን" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ቁጥሮች እና ክብደት መለኪያ የሚሉትን ይመልከቱ)
"በዚህ ገንዘብ መነገድ" ወይም "ይህንን ገንዘብ ተጨማሪ ለማግኘት መጠቀም"
"የእርሱ አገር ሰዎች"
"እነርሱን የሚወክሉ ሰዎች ስብስብ/ቡድን" ወይም "በርካታ መልዕክተኞች"
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ውስጥ አስፈላጊ ትዕይንተን ለማመልከት ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህንን ለማድረግ መንገድ ካለው፣ እዚህ ላይ ያንን መጠቀም ትችላላችሁ፡፡
"ከነገሠ በኋላ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ወደ እርሱ እንዲመጡ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"ምን ያህል ገንዘብ እንዳስገኙ"
ኢየሱስ በሉቃስ 19፡11 የጀመረውን ግብረገባዊ ምሳሌ መናገሩን ቀጠለ፡፡
"የመጀመሪያው አገልጋይ" (ተከታታይ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
"ልዑሉ ፊት ቀረቡ"
አገልጋዩ ያተረፈ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ "ምናንህ ተጨማሪ አስር ምናን እንዲያተርፍ አድርጌያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ምናን 600 ግራም ነው፤ ምናልባት የሰጣቸው ብር የተሰኘውን ማዕድን ሳይሆን አይቀርም፡፡ አንድ ምናን የ100 ቀን ሥራ ደሞዝ ያክላል፤ ሰዎች ወደ አራት ወራት ለሚጠጋ ጊዜ ሰርተው የሚያገኙት ክፍያ ነው፡፡ ይህ በሉቃስ 19፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን የክብደት መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንተ መልካም ሰርተሃል፡፡" ቋንቋችሁ ቀጣሪ በትክክል መሰራቱን የሚያረጋግጥበት አገላለጽ/ሀረግ ሊኖር ይችላል፡፡ "ጥሩ ሰርተሃል" እንደሚለው አይነት፡፡
ይህ ልዑሉ በግልጽ ብዙ ገንዘብ ብሎ የማይቆጥረውን፣ አንድ ምናን ያመለክታል፡፡
ኢየሱስ በሉቃስ 19፡11 የጀመረውን ግብረገባዊ ምሳሌ መናገሩን ቀጠለ፡፡
"ሁለተኛው አገልጋይ" (ተከታታይ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
አገልጋዩ ያተረፈ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ "ጌታ ሆይ፣ ምናንህ ተጨማሪ አምስት ምናን እንዲያተርፍ አድርጌያለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
አንድ ምናን 600 ግራም ነው፤ ምናልባት የሰጣቸው ብር የተሰኘውን ማዕድን ሳይሆን አይቀርም፡፡ አንድ ምናን የ100 ቀን ሥራ ደሞዝ ያክላል፤ ሰዎች ወደ አራት ወራት ለሚጠጋ ጊዜ ሰርተው የሚያገኙት ክፍያ ነው፡፡ ይህ በሉቃስ 19፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን የክብደት መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
"በአምስት ከተሞች ላይ ስልጣን ይኖርሃል"
ኢየሱስ በሉቃስ 19፡11 የጀመረውን ግብረገባዊ ምሳሌ መናገሩን ቀጠለ፡፡
"ሌላው አገልጋይ መጣ"
አንድ ምናን 600 ግራም ነው፤ ምናልባት የሰጣቸው ብር የተሰኘውን ማዕድን ሳይሆን አይቀርም፡፡ አንድ ምናን የ100 ቀን ሥራ ደሞዝ ያክላል፤ ሰዎች ወደ አራት ወራት ለሚጠጋ ጊዜ ሰርተው የሚያገኙት ክፍያ ነው፡፡ ይህ በሉቃስ 19፡13 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን የክብደት መለኪያ የሚለውን ይመልከቱ)
x
ኢየሱስ በሉቃስ 19፡11 የጀመረውን ግብረገባዊ ምሳሌ መናገሩን ቀጠለ፡፡
የእርሱ "ቃላት" የሚለው የሚያመለክተው እርሱ የተናገረውን በሙሉ ነው፡፡ "አንተ በተናገርከው መሰረት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
ልዑሉ አገልጋዩ ስለ እርሱ የተናገረውን ይደግማል፡፡ ነገሩ እውነት ነው እያለ አይደለም፡፡ "አንተ እኔን ጨካኝ ሰው ነው ብለሃል"
ልዑሉ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ክፉውን አገልጋይ ለመገሰጽ ነው፡፡ "እንዲወልድ ገንዘቤን በ… ማስቀመጥ ነበረብህ፡፡" (ቃለምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)
"ገንዘቤን ለባንክ ማበደር፡፡" ባንክ በሌላቸው ባህሎች ይህንን "ገንዘቤን ለሰው ማበደር" በሚል ሊተረጉሙ ይችላሉ፡፡
ባንክ የሰዎችን ገንዘብ በአስተማማኝነት የሚይዝ የንግድ ተቋም ነው፡፡ ባንክ ያንን ገንዘብ በትርፍ ለሌሎች ያበድራል፡፡ ስለዚህም በባንኩ ገንዘባቸው ላስቀመጡ፣ ተጨማሪ መጠን ወይም ወለድ፣ ይከፍላል፡፡
"ተቀማጩን ገንዘብ ከሚያስገኘው ወለድ ጭምር እወስድ ነበር" ወይም "ከእርሱ ትርፍ አገኝበት ነበር"
ትርፍ ገንዘባቸውን በባንክ ላስቀመጡ ሰዎች የሚከፍለው ገንዘብ ነው፡፡
ኢየሱስ በሉቃስ 19፡11 የጀመረውን ግብረገባዊ ምሳሌ መናገሩን ቀጠለ፡፡
ልዑል ይነግሣል፡፡ ይህ በሉቃስ 19፡12 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡
ኢየሱስ በሉቃስ 19፡11 የጀመረውን ግብረገባዊ ምሳሌ መናገሩን ቀጠለ፡፡
ይህ የንጉሡ ንግግር ነበር፡፡ አንዳንድ ተርጓሚዎች ይህንን ቁጥር "ንጉሡም እንዲህ ሲል መለሰ፣ ‘እኔ ለእናንተ እላችኋለሁ'" ወይም "ነገር ግን ንጉሡ ‘ይህን እላችኋለሁ'" ብለው ሊጀምሩ ይችላሉ፡፡
እርሱ ያለው ምናኑን በታማኝነት በመጠቀም ያገኘው ገንዘብ መሆኑ በውስጠ ታዋቂነት ተጠቁሟል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "የተሰጠውን በሚገባ ለተጠቀመ ሁሉ፣ እኔ ተጨማሪ እሰጠዋለሁ" ወይም "እኔ የሰጠሁትን ሁሉ በሚገባ ለሚጠቀም ሁሉ እኔ ተጨማሪ እሰጠዋለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)
ገንዘብ ሳይኖረው የቀረበት ምክንያት ምናኑን በታማኝነት አለመጠቀሙ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ "እኔ የሰጠሁትን በሚገባ ከማይጠቀምበት ሰው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "እኔ ከእርሱ እወስድበታለሁ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ጠላቶች የተባሉት በቀጥታ በዚያ እስከሌሎ ድረስ፣ አንዳንድ ቋንቋዎች "እነዚያ የእኔ ጠላቶች" ሊሉ ይችላሉ፡፡
ይህ ስለ ዘኬዎስ የታሪኩ መጨረሻ ክፍል ነው፡፡ ይህ ቁጥር ከዚህ ታሪክ ክፍል በኋላ ኢየሱስ ምን እንዳደረገ ይነግረናል፡፡ (የታሪክ መጨረሻ የሚለውን ይመልከቱ)
"ኢየሱስ እነዚህን ነገሮች በተናገረ ጊዜ"
ኢየሩሳሌም ከኢያሪኮ ከፍ ብላ ትገኛለች፣ ስለዚህ እሥራኤላውያን ወደ ኢየሩሳሌም እንውጣ ማለታቸው የተለመደ ነበር
ኢየሱስ ኢየሩሳሌም ደረሰ፡፡
እዚህ ስፍራ ይህ ሀረግ የዋለው በታሪኩ ውስጥ አስፈላጊ ትዕይንተን ለማመልከት ነው፡፡ የእናንተ ቋንቋ ይህንን ለማድረግ መንገድ ካለው፣ እዚህ ላይ ያንን መጠቀም ትችላላችሁ፡፡ (አዲስ ትዕይንት ማስተዋወቅ የሚለውን ይመልከቱ)
"እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስን ነው፡፡ የእርሱ ዳመዛሙርትም አብረውት ይጓዙ ነበር፡፡
ቤተ ፋጌ በደብረዘይት ተራራ የነበረች (ዛሬም ያለች) መንደር ስትሆን፣ ከቄድሮን ሸለቆ ባሻገር ትገኛለች፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
"ደብረዘይት የሚባል ተራራ/ኮረብታ" ወይም "‘የወይራ ፍሬ ተራራ' ተብሎ የሚጠራ ኮረብታ"
"ውርንጭላ አህያ" ወይም " ገና እያደገ የሚገኝ ለመጋለቢያ የሚውል እንስሳ"
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ማንም ያልተቀመጠበት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ገና ያልተጠየቀን ጥያቄ ስለመመለስ ይነግራቸዋል፡፡ ሆኖም፣ በመንደሯ የሚኖሩ ሰዎች ጥያቄውን ይጠይቃሉ፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ውስጣዊ ጥቅሱ እንደ ቀጥተኛ እንዳልሆነ ጥቅስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ማንም ለምን ትፈቱታላችሁ ብሎ ቢጠይቃችሁ፣ እንዲህ በሉ" (በጥቅስ ውስጥ ጥቅስ እና ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ ጥቅሶች)
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ኢየሱስ የላካቸው ሁለቱ ደቀ መዛሙርት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የውርጫው ባለቤቶች"
"መጎናጸፊያቸውን በውርንጫው ላይ አደረጉ፡፡" መደረቢያዎች ውጫዊ ልብስ ናቸው፡፡
"ኢየሱስን በውርንጫው ላይ አስቀመጡት"
"ሰዎች መደረቢያዎቻቸውን አነጠፉ፡፡" ይህ ክብርን የመስጠት ምልክት ነው፡፡ (ትምዕርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)
"ኢየሱስ እየቀረበ ሲመጣ፡፡" የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ከእርሱ ጋር ይጓዙ ነበር፡፡
"መንገዱ ከደብረዘይት ተራራ ቁልቁል ሲሄድ"
"ኢየሱስ ሲሰራ ባዩት ታላላቅ ነገሮች"
ይህን ይናገሩ የነበረው ስለ ኢየሱስ ነበር፡፡
እዚህ ስፍራ "ስም" የሚለው የሚያመለክተው ስለ ሀይል እና ስልጣን ነው፡፡ እንደዚሁም፣ "ጌታ" የሚለው የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በሰማይ ሰላም ይሁን" ወይም "በሰማይ ሰላም ማየት እንሻለን"
"በላይ ክብር ይሁን" ወይም "ክብር በላይ ማየት እንፈልጋለን፡፡" "በላይ" የሚለው ቃል የሚመለክተው ሰማይን ነው፤ ይህም በሰማይ ለሚኖረው ለእግዚአብሔር ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ሁሉም በሰማይ ላለው ለእግዚአብሔር ክብር ይስጥ" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
"በብዙ ሕዝብ መሃል"
"ደቀ መዛሙርትህ እነዚህን ነገሮች ማድረግ እንዲያቆሙ ንገራቸው"
ኢየሱስ ይህን ያለው ቀጥሎ ለሚናገረው ትኩረት ለመስጠትነው
ይህ መላምታዊ ሁኔታ ነው፡፡ ኢየሱስ ፡"አይ፣ እኔ አልገስጻቸውም፣ እነዚህ ሰዎች ዝም ቢሉ እንኳን… ይጮሃሉ" ብሎ ሲናገር ይህ ምንን እንደሚያመለክት አንደንድ ትርጉሞች ይህን ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልጋቸው ይችላል፡፡ (መላምታዊ ሁኔታዎች እና ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚሉትን ይመልከቱ)
"ድንጋዮች ለምስጋና ድምጻቸውን ያሰማሉ"
ይህ የሚያመለክተው ኢየሩሳሌምን ነው
x
ኢየሱስ መናገሩን ቀጥሏል
ቀጥሎ የሚሆነው ለኢየሱስ ሀዘን ምክንያት ነው
ይህ የሚያመለክተው አስጨናቂ ወቅት እንደሚያጋጥማቸው ነው፡፡ አንዳድ ቋንቋዎች "ስለሚመጣው" ጊዜ አይናገሩም፡፡ "እነዚህ ነገሮች ወደፊት በአንቺ ላይ ይደርሳሉ፡ ጠላቶችሽ…" ወይም "በቶሎ አስጨናቂ ጊዜ ይገጥምሻል፡፡ ጠላቶችሽ…"
"አንቺ" የሚለው ቃል ነጠላ ቁጥር ነው፣ ምክንያቱም ኢየሱስ ለከተማይቱ የሚናገረው እንደ ሴት አድርጓት፡፡ ነገር ግን ይህ በእናንተ ቋንቋ ተፈጥሯዊ ካልሆነ የከተማዋን ሰዎች ለማመልከት "እናንተ" የሚለውን ብዙ ቁጥር መጠቀም ትችላላችሁ፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች እና የስርአተ ነጥብ ምልክት/ቃለአጋኖ የሚሉትን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ሰዎች ከከተማዋ ውጭ እንዳይገቡ የሚያግድን ግንብ ነው፡፡
ኢየሱስ ለከተማይቱ ሰዎች የሚናገረው ለከተማይቱ ለራሷ እንደሚናገር አድርጎ ነው፡፡ በከተማዋ ለሚኖሩ ሰዎች የሴትየዋ ልጆች እንደሆኑ እና ስለዚህም የከተማዋ ልጆች እንደሆኑ አድርጎ ነው፡፡ ከተማይቱን መምታት ቅጥሯን እና አጥሯን መደምሰስ ማለት ሲሆን፣ልጆችዋን መምታት ማትም በውስጧ የሚኖሩትን ሰዋች መግደል ማለት ነው፡፡ "ሙሉ ለሙሉ ይደመስሱሻል፣ ደግሞም በውስጥሽ የሚኖሩትን ሁሉ ይገድላሉ" ወይም "ከተማችሁን ሙሉ ለሙሉ ይደመስሳሉ፣ ደግሞም ሁላችሁንም ይገድላሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የስርአተ ነጥብ ምልክት/ቃለአጋኖ የሚለውን ይመልከቱ)
"አንዲትንም ድንጋይ በስፍራዋ አይተዉም፡፡" ይህ ጠላቶች በድንጋይ የተገነባችውን ከተማ ሙሉ ለሙሉ እንሚደመስሱ በኩሸት ለመግለጽ የቀረበ ነው፡፡ (ኩሸት እና አጠቃላይ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)
"እውቅና አልሰጠሸም"
ይህ በዚህ የታሪክ ክፍል ቀጣዩ ትዕይንት ነው፡፡ ኢየሱስ በኢየሩሳሌም ወደ ቤተመቅደስ ገባ፡፡
ቤተ መቅደሱ ወደሚገኝበት ወደ ኢየሩሳሌም እንደገባ ግልጽ ማድረግ ሊያስፈልጋችሁ ይችላል፡፡ "ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ገባ ከዚያም ወደ ቤተመቅደሱ አደባባይ ሄደ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ ቤተ መቅደስ ህንጻ መግባት የሚፈቀድላቸው ካህናት ብቻ ነበሩ፡፡ "ወደ ቤተመቅደስ አደባባይ ሄደ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
"አባረረ" ወይም "በሃይል አስወጣ"
ይህ ከኢሳይያስ የተወሰደ ጥቅስ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ቅዱሳት ጽሁፎች ይናገራሉ" ወይም "ነቢያት በቅዱሳት ጽሁፎች እነዚህን ቃሎች ጽፈዋል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
"የእኔ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ሲሆን "ቤት" የሚለው ቤተመቅደስን ያመለክታል፡፡
"ሰዎች ወደ እኔ የሚጸልዩበት ስፍራ"
x
ይህ የዚህ ታሪክ መጨረሻ ክፍል ነው፡፡ እነዚህ ቁጥሮች ዋናው የታሪኩ ክፍል ከተጠናቀቀ በኋላ ስለሚቀጥለው ድርጊት ይናገራሉ፡፡ (የታሪክ መጨረሻ የሚለውን ይመልከቱ)
"በቤተ መቅደስ አደባባይ/አጥር ግቢ" ወይም "በቤተ መቅደስ"
"ኢየሱስ ለሚናገረውን ከፍ ያለ ትኩረት ይሰጡ ነበር"
የካህናት አለቆች፣ ጸሐፍትና ሽማግሌዎች በቤተ መቅደስ ኢየሱስን ጠየቁት
ይህ ሐረግ እዚህ ጥቅም ላይ የዋለው የታሪኩ አዲስ ጅማሬን ለማመልከት ነው፡፡
‹‹በቤተ መቅደሱ ግቢ›› ወይም፣ ‹‹በቤተ መቅደስ ውስጥ››
ኢየሱስ ለካህናት አለቆች፣ ለጸሐፍትና ለሽማግሌዎች መልስ ሰጠ፡፡
‹‹ኢየሱስ መለሰ››
‹‹እኔ እጠይቃችኃለሁ›› የሚለው ዐረፍተ ነገር ነው፡፡ ‹‹እናንተም ንገሩኝ›› ትእዛዝ ነው፡፡
የዮሐንስ ሥልጣን ከሰማይ መሆኑን ኢየሱስ ያውቃል፤ ስለዚህም የጠየቀው መረጃ እንዲሰጡት አይደለም፡፡ የጠየቀው የአይሁድ መሪዎች የሚያስቡትን ሰሚዎቹ ፊት እንዲናገሩ ነው፡፡ ጥያቄው መልስ የማያሻው ቢሆንም፣ እንደ ጥያቄ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የዮሐንስ ሰዎችን የማጥመቅ ሥልጣን ከሰማይ የመጣ ይመስላችኃል ወይስ ከሰው?›› ወይም፣ ‹‹ዮሐንስ ሰዎችን እንዲያጠምቅ የነገረው እግዚአብሔር ነው ወይስ ሰው?
‹‹ከእግዚአብሔር›› አይሁድ እግዚአብሔርን፣ ‹‹ያህዌ›› በሚለው ስሙ መጥራት አይፈልጉም፡፡ ስለ እርሱ ሲናገሩ ብዙውን ጊዜ፣ ‹‹ሰማይ›› በሚለው ቃል ይጠቀማሉ፡፡
‹‹ስለዚህ የካህናት አለቆች፣ ጸሐፍትና ሽማግሌዎች መለሱ›› ‹‹ስለዚህ›› የሚለው ቃል መጀመሪያ ከሆነው ነገር የተነሣ የተፈጸመ ነገር መኖሩን ያመለክታል፡፡ በዚህ ጊዜ ሉቃስ 20፥5-6 ላይ ተመካክረው የነበረ ቢሆንም መልስ መስጠት አልቻሉም፡፡
ይህን በቀጥተኛ ጥቅስ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እነርሱም፣ ‹ከየት እንደሆነ አናውቅም› አለ››
‹‹የዮሐንስ ጥምቀት ከየት እንደ መጣ›› አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የዮሐንስ የማጥመቅ ሥልጣን ከየት እንደ መጣ›› ወይም፣ ‹‹ሰዎችን እንዲያጠምቅ ለዮሐንስ ማን ሥልጣን እንደ ሰጠው››
‹‹እኔም ብሆን አልነግራችሁም›› ኢየሱስ መልሱን ሊነግሩት ፈቃደኛ እንዳልሆኑ ሆነ አውቋል፤ ስለዚህ እርሱም ተመሳሳይ ነገር አደረገ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንተ እንዳልተናገራችሁ እኔም አልነግራችሁም››
ኢየሱስ በቤተ መቅደስ ለሰዎች ምሳሌ መናገር ጀመረ፡፡
‹‹በከፈሉት መጠን የወይን ገበሬዎች እንዲጠቀሙበት ፈቀደ›› ወይም፣ ‹‹ገበሬዎቹ እንዲጠቀሙበትና በኃላ እንዲከፍሉት ፈቀደ›› ክፍያው በገንዘብ ወይም በምርቱ መጠን ሊሆን ይችላል፡፡
እነዚህ የወይን ፍሬ የሚያመርቱ ሰዎች ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወይን የሚያለሙ ገበሬዎች››
‹‹ሊከፍሉት የተስማሙበት ጊዜ›› ይህ ምርቱ ሲደርስ ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ከፍሬው ጥቂቱን›› ወይም፣ ‹‹ከእርሻው ካመረቱት ጥቂቱን›› ይህም ከፍሬው የሠሩት ነገር ፍሬውን ሸጠው ያገኙት ገንዘብ ሊሆን ይችላል፡፡
ባዶ እጅ፣ ‹‹ምንም› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምንም ሳይከፍሉ ሰደዱት›› ወይም፣ ‹‹ፍሬ ሳይሰጡ ሰደዱት››
‹‹አገልጋዩን ደበደቡት››
‹‹አሳፈሩት››
በዶ እጅ፣ ‹‹ምንም›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሳይከፍሉ ሰደዱት›› ወይም፣ ‹‹ፍሬ ሳይሰጡ ሰደዱት››
‹‹ያም ሆኖ ሦስተኛ አገልጋይ›› ወይም፣ — ‹‹ያም ሆኖ›› የሚለው ባለ ርስቱ ሁለተኛውን አገልጋይ መላክ እንዳልነበረበት ግን እርሱ ከዚያም አልፎ ሦስተኛውን አገልጋይ እንደ ላከ ያመለክታል፡፡
‹‹አገልጋዩን ጐዱት››
‹‹ከወይን እርሻው ቦታ አወጡት››
ጥያቄው የወይኑ እርሻ ባለቤት ምን ማድረግ እንዳለበት በጥንቃቄ ማሰቡን አጽንዖት ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የማደርገው ይህን ነው››
‹‹የወይን ገበሬዎቹ የባለቤቱን ልጅ ሲያዩ››
ፈቃድ እየጠየቁ አልነበረም፤ ይህን ያሉት ወራሹን ለመግደል ሌሎችን ለማበረታታት ነው፡፡
ኢየሱስ ለሕዝቡ የሚናገረውን ምሳሌ አበቃ
‹‹የወይን እርሻው ገበሬዎች ልጁ ከወይኑ እርሻ እንዲወጣ አስገደዱት››
ኢየሱስ ይህን የጠየቀው የእርሻው ባለቤት ገበሬዎች ላይ የሚያደርገውን በተመለከተ የሰሚዎቹን ትኩረት ለመሳብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንግዲህ፣ ባለቤቱ እነርሱ ላይ የሚያደርገውን ስሙ››
‹‹እንዲህስ አይሁን››
ኢየሱስ ሕዝቡን ማስተማር ቀጥሏል፡፡
‹‹ኢየሱስ ግን ትኩር ብሎ አያቸው›› ወይም፣ ‹‹እርሱ ግን በቀጥታ አያቸው›› ይህን ያደረገው የነገራቸውን በመረዳታቸው ተጠያቂዎች መሆናቸውን ለማስገንዘብ ነው፡፡
ኢየሱስ ጥያቄውን ያቀረበው ሕዝቡን ለማስተማር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ድንጋይ… ግንበኞች›› ተብሎ የተጻፈውን መረዳት ይኖርባችኃል፡፡››
‹‹ይህ ቃል››
ይህ ከመዝሙር መጽሐፍ ትንቢቶች ሦስት ተለዋጭ ዘይቤዎች የመጀመሪያው ነው፡፡ ይህኛው መሲሑ ግንበኞች የናቁት ድንጋይ፣ እግዚአብሔር ግን በጣም ጠቃሚ ያደረገው ድንጋይ መሆኑን ያመለክታል፡፡
ይህ የሚያመለክተው መሲሑ ኢየሱስን የናቁትን የሃይማኖት መሪዎች ነው፡፡
‹‹የሕንፃው ዋና ድንጋይ›› ወይም፣ ‹‹ከሕንፃው በጣም ጠቃሚ የሆነው ድንጋይ››
ይህ ሁለተኛው ተለዋጭ ዘይቤ መሲሑን የናቁ ሰዎች ድንጋይ ላይ ወድቀው እንደሚጐዱ ሰዎች መሆናቸውን ይናገራል፡፡
ይህ ድንጋይ ላይ የመውደቅ ውጤት ነው፡፡ በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እስኪደቅ ይሰባበራል››
‹‹ድንጋዩ የሚወድቅበት ግን›› ይህ ሦስተኛው ተለዋጭ ዘይቤ እነርሱ ላይ ወድቆ እንደሚፈጭ ግዙፍ ድንጋይ መሲሑ የናቁት ላይ እንደሚፈርድ ያመለክታል፡፡
በዚህ ቁጥር፣ ሰው ላይ ‹‹እጅ መጫን›› ሰውየውን ማሰር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢየሱስን የሚያስሩበት መንገድ ፈለጉ››
‹‹ወዲያው››
ወዲያውኑ ኢየሱስን ያላሰሩት በዚህ ምክንያት ነበር፡፡ ሕዝቡ ኢየሱስን ያከብሩት ነበር፤ እርሱን ካሰሩት ሕዝቡ እነርሱ ላይ የሚያደርገውን የሃይማኖት መሪዎቹ ፈሩ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቡን ስለ ፈሩ አላሰሩትም››
‹‹ጸሐፍትና የካህናት አለቆች ኢየሱስን የሚከታተሉ ሰላዮች ላኩ››
‹‹አንዳች መጥፎ ነገር ሲናገር ኢየሱስን መክሰስ ስለ ፈለጉ››
‹‹ግዛት›› እና ‹‹ሥልጣን›› አገረ ገዥው ኢየሱስ ላይ እንዲፈርድ እንደሚፈልጉ ለማመልከት ሁለት መንገዶች ናቸው፡፡ በአንዱ ወይም በሁለቱ አገላለጾች ሊተረጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ገዢው ኢየሱስን እንዲቀጣ››
ይህ በዚህ የታሪኩ ክፍል የቀጣዩ ሁኔታ ጅማሬ ነው፡፡ ቤተ መቅደሱ ውስጥ ኢየሱስ በካህናት አለቆች ከተጠየቀ ወዲህ ጥቂት ጊዜ ሆኖት ነበር፡፡ አሁን ሰላዮቹ ኢየሱስን እየጠየቁት ነው፡፡
‹‹ሰላዮቹ ኢየሱስን ጠየቁት››
ሰላዮቹ ኢየሱስን ለማሳሳት እየሞከሩ ነው፡፡ ስለ ኢየሱስ እነዚህን ነገሮች አያምኑም፡፡
‹‹እኛ›› የሚያመለክተው ሰላዮቹን ነው፡፡
‹‹ኢየሱስ ግን ምን ያህል ተንኰለኞች መሆናቸውን አወቀ›› ወይም፣ ‹‹ኢየሱስ ግን ሊያጠምዱት እንደሚሞክሩ አወቀ›› ‹‹የእርሱ›› የሚያመለክተው ሰላዮቹን ነው፡፡
ይህ የአንድ ቀን ደመወዝ የሚሆን የሮማውያን የብር ሳንቲም ነው፡፡
ሊያጠምዱት ለሚሞክሩ ሰዎች መልስ እንዲሆን ኢየሱስ በጥያቄ ተጠቀመ
‹‹ምስልና ስም››
ይህ የሰላዮቹ ተልዕኮና ሉቃስ 20፥1 ላይ ተጀምሮ የነበረው ታሪክ ማብቂያ ነው፡፡
‹‹ከዚያም ኢየሱስ እንዲህ አላቸው››
‹‹ቄሣር›› የሚያመለክተው የሮም ገዢን ነው፡፡
ካለፈው ሐረግ፣ ‹‹ስጡ›› የሚለውን መረዳት ይቻላል፡፡ እዚህ ላይ መደገም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እና ለእግዚአብሔር ስጡ››
‹‹ሰላዮቹ እርሱ ከተናገረው አንዳች ጥፋት ማግኘት አልቻሉም››
ምንም እንኳ ይህ የሆነው ቤተ መቅደሱ ግቢ ውስጥ ሊሆን ቢችልም፣ በእርግጠኝነት አናውቅም፡፡ ኢየሱስ ከአንዳንድ ሰዱቃውያን ጋር እየተነጋገረ ነው፡፡
ሰዱቃውያን ማንም ሰው ከሞት አይነሣም የሚሉ የአይሁድ ወገን መሆናቸውን ይህ ሐረግ ያመለክታል፡፡ አንዳንድ ሰዱቃውያን በትንሣኤ እንደሚያምኑ፣ አንዳንዶቹ ግን እንደማያምኑ አይደለም የሚያመለክተው፡፡
‹‹አንድ ሰው ሚስት ያለው ወንዱሙ ልጅ ሳይወልድ ቢሞትበት››
x
ሰዱቃውያን ኢየሱስን መጠየቅ አበቁ
ቁጥር 29-32 ላይ ሰዱቃውያን ለኢየሱስ አጭር ታሪክ ነግረውታል፡፡ ይህ እንደ ምሳሌ የፈጠሩት ታሪክ ነው፡፡ ቁጥር 33 ላይ ስለ ነገሩት ታሪክ ኢየሱስን ጠየቁት፡፡
ይህ እውነት ሊሆን ይችላል፤ ምናልባትም ኢየሱስን ለመፈተን የፈጠሩትም ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹የመጀመሪው ወንድም… ሁለተኛው ወንድም… ሦስተኛው ወንድም››
ኢየሱስ ለሰዱቃውያን መልስ መስጠት ጀመረ
‹‹የዚህ ዓለም ሰዎች›› ወይም፣ ‹‹የዚህ ዘመን ሕዝብ›› ይህ በሰማይ ካሉ ወይም ከትንሣኤ በኃላ ከሚኖሩት ጋር ሲነጻጸር ነው፡፡
በዚያ ባሕል ሰዎች ሴቶችን እንደሚያገቡ ሴቶችም ባሎቻቸውን እንደሚያገቡ ይናገራሉ፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መናገር ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይጋባሉ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ይገባችኃል የሚላቸው የዚያ ዘመን ሰዎች››
x
የኢየሱስ ለሰዱቃውያን መልስ መስጠት አበቃ
‹‹እንኳ›› የሚለው ቃል ቅዱሳት መጻሕፍት ሙታን ይነሣሉ ቢሉ እንኳ ሊደነቁ እንደማይችሉ፣ ሙሴ እንዲህ ያለ ነገር ይጽፋል ብለው ግን በፍጹም እንደማይጠብቁ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሞቱ ሰዎች እንደሚነሡ ሌላው ቀርቶ ሙሴ እንኳ አመልክቷል፡፡››
x
‹‹አንዳንድ ጸሐፍት ኢየሱስን አሉት›› ሰዱቃውያን ለኢየሱስ ጥያቄ ሲያቀርቡ ጸሐፍትም እዚያ ነበሩ፡፡
ይህ የሚያመለክተው ጸሐፍትን ወይም ሰዱቃውያንን ወይም ሁለቱንም መሆን አለ መሆኑ ግልጽ አይደለም፡፡ ዐረፍተ ነገሩን በአጠቃላይ መተው ይሻላል፡፡
ጥያቄ ለማቅረብ… ፈርተዋል›› ወይም፣ ‹‹ጥያቄ ማቅረብ አልደፈሩም›› የኢየሱስን ያህል መረዳት እንደሌላቸው ተረድተዋል፤ ያንን መናገር ግን አልፈለጉም፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእርሱ አስተዋይ መልስ በድጋሚ ጅል አድርጐ እንዳያቀርባቸው ስለ ፈሩ ከእንግዲህ የተንኮል ጥያቄ አልጠየቁም››
ኢየሱስ ለጸሐፍት ጥያቄ አቀረበ
‹‹እንዴት ልጁ ነው… አሉ›› ኢየሱስ ጥያቄውን ያቀረበው ስለ መሲሑ ማንነት ጸሐፍት እንዲያስቡ ለማድረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እስቲ ልጁ… ነው ማለታቸውን እናስብ›› ወይም፣ ‹‹ልጁ ነው… ሲሉ ስለ እነርሱ መናገር እፈልጋለሁ››
ነቢያት፣ የሃይማኖት መሪዎችና በጠቅላላው የአይሁድ ሕዝብ መሲሑ የዳዊት ልጅ እንደሆነ ያውቃሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁሉም ይላል›› ወይም፣ ‹‹ሰዎች ይላሉ››
አሁን ኢየሱስ ትኩረቱን በቀጥታ ደቀመዛሙርቱ ላይ አድርጐ በዋናነት ስለ እነርሱ መናገር ጀመረ
‹‹ተጠበቁ››
ረጅም ቀሚስ ምን ያህል አስፈላጊ መሆናቸውን ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አስፈላጊ ቀሚሳቸውን ለብሰው መዞር የሚወዱ››
‹‹የመበለቶችንም ቤት ይበላሉ›› ጸሐፍት የመበለቶችን ቤት የሚበሉ የተራቡ እንስሳት እንደ ሆኑ ተነግሯል፡፡ ‹‹ቤት›› የመበለቶቹን መኖሪያና ንብረታቸውን ሁሉ የሚያደርጉበትን ቦታ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከመበለቶቹም ንብረታቸውን ሁሉ ይወስዳሉ››
‹‹ዳድቅ እንደሆኑ ለማሳየት ረጅም ጸሎት ያደርጋሉ›› ወይም፣ ‹‹ሰዎች እንዲያዩዋቸው ረጅም ጸሎት ያደርጋሉ››
‹‹የበለጠ ከባድ ፍርድ ይቀበላሉ›› ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር በእርግጥ በጽኑ ይቀጣቸዋል››
ይህ በታሪኩ ቀጣይ ጉዳይ ነው፡፡ ሰዱቃውያን እርሱን በጠየቁበት ቀን (ሉቃስ 20፥27) ወይም በሌላ ቀን ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ማስተማር ጀመረ
ስጦታዎቹ ምን እንደሆኑ መግለጽ ያስፈልግህ ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የገንዘብ ስጦታዎች››
ሰዎች ገንዘባቸውን ለእግዚአብሔር የሚሰጡበት ቤተ መቅደስ ውስጥ ካሉ ሳጥኖች አንዱ፡፡
ይህ ወደ ታሪኩ አዲስ ገጸ ባሕርይ ለማስተዋወቅ የተለመደ መንገድ ነው፡፡
‹‹ሁለት ትንንሽ ሳንቲሞች›› ወይም፣ ‹‹ሁለት የናስ ሳንቲሞች›› እነዚህ ሰዎች የሚጠቀሙባቸው ዝቅተኛ ዋጋ ያላቸው ሳንቲሞች ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁለት ሳንቲሞች›› ወይም፣ ‹‹ዝቅተኛ ዋጋ ያላቸው ሁለት ትንንሽ ሳንቲሞች››
x
ስለ መበለቷ ከመናገር ኢየሱስ ስለ ቤተ መቅደሱ ወደ ማስተማር ዞረ፡፡
ሰዎች ለእግዚአብሔር የሚሰጧቸው ነገሮች
ይህ የሚያመለክተው ያማረውን ቤተ መቅደስና ጌጦቹን ሁሉ ነው፡፡
‹‹ጊዜ ይመጣል›› ወይም፣ ‹‹አንድ ቀን››
እዚህ ላይ አዲስ ዐረፍተ ነገር መጀመር ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌላው ላይ የሚቀር ሁሉም ይፈርሳሉ›› ወይም፣ ‹‹ሌላው ላይ የሚቀር ጠላቶች እያንዳንዱን ድንጋይ ያፈርሳሉ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እያንዳንዱ ድንጋይ ከቦታው ይነሣል፤ ሁሉም ይፈርሳሉ››
እዚህ ላይ አዲስ ዐረፍተ ነገር መጀመር ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌላው ላይ የሚቀር ሁሉም ይፈርሳሉ›› ወይም፣ ‹‹ሌላው ላይ የሚቀር ጠላቶች እያንዳንዱን ድንጋይ ያፈርሳሉ››
‹‹ደቀ መዛሙርት ኢየሱስን ጠየቁት›› ወይም፣ ‹‹የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ጠየቁት››
ይህ ጠላቶች ቤተ መቅደሱን እንደሚያፈርሱ ኢየሱስ የተናገረውን ያመለክታል፡፡
ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እየተናገረ ነበር፡፡ ‹‹እናንተ›› ብዙ ቁጥር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሐሰት እንዳታምኑ›› ወይም፣ ‹‹ማንም እንዳያሳስታችሁ››
እርሱን እንወክላለን የሚሉ ሰዎች በእርሱ ስም ይመጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ነኝ እያሉ›› ወይም፣ ‹‹የእኔ ሥልጣን እንዳለው እየተናገረ››
‹‹እኔ ክርስቶስ ነኝ›› ወይም፣ ‹‹እኔ መሲሑ ነኝ››
‹‹አትመኗቸው›› ወይም፣ ‹‹ደቀ መዛሙርቶቻቸው አትሁኑ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ጦርነት›› በአገሮች መካከል የሚደረግ ውጊያን፣ ‹‹ዐመፅ›› ሰዎች ከመሪዎቻቸው ጋር ወይም በአገራቸው ካሉት ሌሎች ጋር የሚያደርጉትን ግጭት ሊያመለክት ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጦርነትና ረብሻ›› ወይም፣ ‹‹ጦርነትና አብዮት››
‹‹እነዚህ ነገሮች አያሸብሯችሁ›› ወይም፣ ‹‹አትፍሩ››
ይህ የመጨረሻውን ፍርድ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከጦርነቱና ከዐመፁ በኃላ ወዲያውኑ የዓለም ፍጻሜ አይሆንም›› ወይም፣ ‹‹እነዚህ ነገሮች ከተፈጸሙ በኃላ ወዲያው ዓለም አይጠፋም››
‹‹የማንኛውም ነገር መጨረሻ›› ወይም፣ ‹‹የዘመን መጨረሻ››
‹‹ከዚያም ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ›› ይህ ካለፈው ቁጥር የቀጠለ የኢየሱስ ንግግር በመሆኑ፣ አንዳንድ ቋንቋዎች፣ ‹‹ከዚያም እንዲህ አላቸው›› የሚለውን አይጠቀሙም፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ሕዝብ›› የሕዝብ ሰዎችን፣ ‹‹ይነሣል›› የሚለው ደግሞ፣ ‹‹ያጠቃል›› የሚለውን የሚወክል ሊሆን ይችላል፡፡ ‹‹ሕዝብ›› የሚለው ቃል አጠቃላይ ሕዝቦችን እንጂ፣ አንድን ሕዝብ ማለት አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንድ ሕዝብ የሌላውን ሕዝብ ያጠቃል›› ወይም፣ ‹‹የአንዳንድ ሕዝቦች ሌሎችን ሕዝቦች ያጠቃሉ››
ይህ አገሮችን ሳይሆን የተለያዩ ብሔሮችን ይወክላል፡፡
‹‹ይነሣል›› የሚለው ቃል ካለፈው ሐረግ ውስጠ ታዋቂ ሲሆን፣ ያጠቃል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መንግሥት በመንግሥት ላይ ይነሣል›› ወይም፣ ‹‹የአንዳንድ መንግሥታት ሕዝብ የሌላውን መንግሥታት ሕዝብ ይጠቃሉ››
‹‹ይኖራል›› የሚለው ቃል ካለፈው ሐረግ ውስጠ ታዋቂ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በብዙ ቦታዎች ራብና ቸነፈር ይሆናል›› ወይም፣ ‹‹በተለያዩ ቦታዎች የራብና የበሽታ ጊዜ ይሆናል››
ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስ የተናገራቸው ነገሮች እንደሚሆኑ ነው፡፡
‹‹ይይዟችኋል›› ይህ አገላለጽ ደቀ መዛሙርቱ ላይ ሥልጣን የሚኖራቸውን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያሥሩዋችኋል››
‹‹ሰዎች ያደርጋሉ›› ወይም ‹‹ጠላቶች ያደርጋሉ››
ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እየተናገረ ነበር፡፡ ‹‹እናንተ›› ብዙ ቁጥር ነው፡፡
‹‹ለምኩራብ መሪዎች አሳልፈው ይሰጧችኃል››
‹‹እስር ቤት ያስገቧችኋል›› ወይም፣ ‹‹ያሳስሩዋችኋል››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ስም›› የሚያመለክተው ኢየሱስ ራሱን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእኔ ምክንያት›› ወይም፣ ‹‹እኔን ስለ ተከተላችሁ››
‹‹ስለ እኔ ምስክርነታችሁን እንድትነግሯቸው››
‹‹በዚህ ምክንያት›› ከሉቃስ 21፥10 ጀምሮ ኢየሱስ የተናገረውን ማንኛውንም ነገር ይመለከታል፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ልብ›› የሰዎቹን አእምሮ ይወክላል፤ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አእምሮአችሁን እንዳታዘጋጁ›› ወይም፣ ‹‹በቁርጥ እንዳትወስኑ››
‹‹ለሚነሣባችሁ ክስ ራሳችሁን ለመከላከል ምን እንደምትሉ ከጊዜው በፊት አታስቡ››
‹‹ከተቃዋሚዎቻችሁ አንዱ እንኳ፣ መቋቋምና ማስተባበል የማይችለው ጥበብ››
‹‹የምትናገሩትን ጥበብ እሰጣችኃለሁ››
ይህን በአንድ ዐረፍተ ነገር ማጣመር ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጥበብ ቃል›› ወይም፣ ‹‹ጠቢብ ቃሎች››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሌላው ቀርቶ፣ ወላጆቻችሁ፣ ወንድሞቻችሁ፣ ዘመዶቻችሁና ጓደኞቻችሁ እንኳ ለባለ ሥልጣናት አሳልፈው ይሰጧችኋል፡፡››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰራዊት ኢየሩሳሌምን ይከብባል››
‹‹በቅርቡ ትጠፋለች›› ወይም፣ ‹‹በቅርቡ ያጠፏታል››
‹‹ከአደጋ አምልጡ››
ይህ የሚያመለክተው ከኢየሩሳሌም ውጪ ያለውን ገጠር እንጂ፣ አገሩን በሙሉ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከከተማ ውጪ››
‹‹ወደ ኢየሩሳሌም ግቡ››
‹‹እነዚህ የቅጣት ቀኖች ናቸው›› ወይም፣ ‹‹ይህ እግዚአብሔር ይህቺን ከተማ የሚቀጣበት ቀን ይሆናል››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከብዙ ጊዜ በፊት በቅዱሳት መጻሕፍት ነቢያት የጻፉዋቸው ነገሮች ሁሉ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይሆናል››
‹‹ልጆቻቸውን ለሚያጠቡ እናቶች››
ይህም ማለት፣ 1) በምድሪቱ የሚኖሩ መከራ ይደርስባቸዋል፤ ወይም 2) ምድሪቱ ላይ መከራ ይደርስባታል፡፡
‹‹ሕዝቡ ላይ ቁጣ የሚሆንበት ጊዜ›› እግዚአብሔር ይህን ቁጣ ያመጣል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ ሕዝብ ላይ የእግዚአብሔር ቁጣ ይመጣል›› ወይም፣ ‹‹እግዚአብሔር በጣም ይቆጣል ይህንም ሕዝብ ይቀጣል››
‹‹በሰይፍ ስለት ይገደላሉ›› እዚህ ላይ፣ ‹‹በሰይፍ ስለት ይገደላሉ›› የሚለው በጠላት ወታደሮች መገደልን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጠላት ወታደሮች ይገድሏቸዋል››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጠላቶቻቸው ይይዟቸዋል፤ ወደ ሌሎች አገሮችም ይወስዷቸዋል››
‹‹ሁሉ›› የሚለው ወደ ብዙ አገሮች እንደሚወሰዱ አጽንዖት ለመስጠት ጥቅም ላይ የዋለ ግነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ሌሎች ብዙ አገሮች››
ይህም ማለት፣ 1) አሕዛብ ኢየሩሳሌምን ድል አድርገው ይይዟታል፡፡ ወይም 2) አሕዛብ የኢየሩሳሌም ከተማን ይጠፋሉ ወይም 3) አሕዛብ የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ይደመስሳሉ፡፡
ተለዋጭ ዘይቤው ኢየሩሳሌም የሌላ አገር ሰዎች እንደሚራመዱባትና በእግራቸውም እንደሚያደቋት ይናገራል፡፡ ይህ ባርነትን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአሕዛብ ድል ትሆናለች›› ወይም፣ ‹‹በሌላ ሕዝብ ትደመሰሳለች››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአሕዛብ ወቅት እስኪያበቃ››
‹‹ሕዝቦች›› ውስጣቸው ያሉትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ይጨነቃሉ››
x
ኢየሱስ ስለ ራሱ እየተናገረ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ፣ የሰው ልጅ ስመጣ››
‹‹በደመና ውስጥ ሲመጣ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ኀይል›› ዓለም ላይ ለመፍረድ የእርሱን ሥልጣን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ ‹‹ክብር›› ደማቅ ብርሃንን ሊያመለክት ይችላል፡፡ አንዳንዴ እግዚአብሔር በደማቅ ብርሃን ታላቅነቱን ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኀያልና ክቡር›› ወይም፣ እርሱ ኀያልና እጅግ ክቡር ይሆናል››
ሰዎች ሲፈሩ እንዳይታዩ ወይም ጉዳት እንዳይደርስባቸው በጣም ዝቅ ይላሉ፡፡ የሚያስፈራቸው ነገር ሳይኖር ግን ይነሣሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በልበ ሙሉነት ቁሙ››
ራስን ቀና ማድረግ ወደ ላይ ማየት ማለት ነው፡፡ ራሳቸውን ወደ ላይ ቀና ሲያደርጉ አዳኛቸው ወደ እነርሱ ሲመጣ ያያሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተመልከቱ››
የሚያድን እግዚአብሔር አንዳንዴ እርሱ የሚያደርገው መዳን እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ‹‹መዳን›› የሚለው ቃል የነገር ስም ስለሆነ እንደ ግሥ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ቶሎ ስለሚያድናችሁ››
ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ማስተማሩን ሲቀጥል ምሳሌ እየነገራቸው ነው፡፡
‹‹አዲስ ቅጠል ማደግ ሲጀምር››
‹‹በጋ ሊጀምር ነው›› በእስራኤል በጋ የሚመጣው የበለስ ዛፍ ቅጠሎችን ማቆጥቆጥ ተከትሎ ሲሆን፣ በለስ የሚያፈራበት ጊዜ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የመከር ጊዜ ሊጀምር ነው››
የበለስ ቅጠሎች ማቆጥቆጥ በጋ መምጣቱን እንደሚያመለክቱ፣ ኢየሱስ የተናገራቸው ምልክቶች መታየትም የእግዚአብሔር መንግሥት መምጣቱን ያመለክታሉ፡፡
‹‹እግዚአብሔር በቅርቡ መንግሥቱን ይመሠርታል›› አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር በቅርቡ ንጉሥ ሆኖ ይገዛል››
ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ማስተማር ቀጥሏል፡፡
ይህ አገላለጽ ኢየሱስ የሚናገረው ጠቃሚ መሆኑን አጽንዖት ይሰጣል፡፡
ይህም ማለት፣ 1) ኢየሱስ የተናገራቸውን የመጀመሪያ ምልክቶች የሚያይ ትውልድ ወይም 2) ኢየሱስ እየተናገረ የነበረው ትውልድ፡፡ የመጀመሪያው የበለጠ ይመረጣል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ ሲሆን በሕይወት ይኖራል››
‹‹ሰማይና ምድር መኖራቸው ያበቃል›› እዚህ ላይ፣ ‹‹ሰማይ›› ከበላይ ያለውን ጠፈርና ሕዋ ያመለክታል፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለዘላለም ይኖራል››
‹‹ልብ›› የሰውን አእምሮና ሐሳብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንዳትያዙ››
ኀጢአት ሰው የሚሸከመው ሸክም እንደሆነ እዚህ ላይ ኢየሱስ ይናገራል፡፡
‹‹ብዙ ወይን ጠጅ መጠጣት እናንተ ላይ የሚያመጣው›› ወይም፣ ‹‹ስካር››
‹‹ስለዚህ ሕይወት በብዛት መጨነቅ››
እንስሳው ሳይጠብቀው ወጥመድ በድንገት እንደሚዘጋበት፣ ያም ቀን ሰዎች ባልጠበቁት ቀን ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወጥመድ እንስሳው ላይ በድንገት እንደሚዘጋ፣ ያም ቀን ባልጠበቃችሁት ጊዜ ይሆናል››
ላልተዘጋጁና ላልጠበቁ ሰዎች የዚያ ቀን መምጣት በድንገት ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕይወት፤ ካልተጠነቀቃችሁ ያ ቀን በድንገት ይዘጋባችኃል››
ይህ የሚያመለክተው መሲሑ የሚመለስበትን ቀን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰው ልጅ የሚመጣበት ቀን››
‹‹ሁሉንም ይመለከታል›› ወይም፣ ‹‹በዚያ ቀን የሚሆነው ሁሉም ላይ ተፅዕኖ ይኖረዋል፡፡››
የላይኛው የምድር ክፍል እንደ የሰው ፊት ተነግሯል፡፡ ይህ ውጫዊ ክፍል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በምድር ሁሉ ገጽታ ላይ›› ወይም፣ ‹‹በመላው ምድር ላይ››
ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ማስተማር አበቃ
‹‹ለእኔ መምጣት ተዘጋጁ››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹እነዚህን ነገሮች ሁሉ መታገሥ እንድትችሉ›› ወይም 2) ‹‹እነዚህን ነገሮች ማስወገድ እንድትችሉ››
‹‹የሚሆኑት እዚህ ነገሮች›› ኢየሱስ ስደትን፣ ጦርነትንና ምርኮን የመሳሰሉ አስፈሪ ነገሮች እንደሚሆኑ ነግሮአቸው ነበር፡፡
‹‹በልበ ሙሉነት በሰው ልጅ ፊት እንድትቆሙ›› ይህ የሰው ልጅ በሁሉም ላይ ሲፈርድ የሚሆነውን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ ያልተዘጋጀ ሰው የሰው ልጅን ስለሚፈራ በልበ ሙሉነት ፊቱ አይቆምም፡፡
ይህ ሉቃስ 20፥1 ላይ የጀመረው ታሪክ ክፍል የመጨረሻ ነው፡፡ እነዚህ ቁጥሮች የዋናው ታሪክ ክፍል እስኪያበቃ ድረስ ቀጣይ ስለሆነው ድርጊት ይናገራሉ፡፡
‹‹እያስተማረ በነበረ ቀን›› ወይም፣ ‹‹በየቀኑ ሲያስተምር›› ቀጥሎ ያሉት ቁጥሮች እርሱ ከመሞቱ በፊት በነበረው ሳምንት ኢየሱስና ሕዝቡ ስላደረጓቸው ነገሮች ይናገራሉ፡፡
ቤተ መቅደስ ውስጥ መግባት የሚፈቀድላቸው ካህናት ብቻ ነበሩ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በቤተ መቅደስ›› ወይም፣ ‹‹ቤተ መቅደሱ ግቢ ውስጥ››
‹‹በሌሊት እርሱ ከከተማ ውጪ ሄዶ›› ወይም፣ ‹‹በየሌሊቱ ይሄድ ነበር››
‹‹ሁሉ›› የሚለው የተሰበሰበው ሕዝብ ብዙ እንደ ነበር አጽንዖት ለመስጠት ግነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም ብዛት ያለው ሕዝብ ከተማው ውስጥ›› ወይም፣ ‹‹ከተማው ውስጥ ያለው ሁሉም ሰው››
‹‹በየጠዋቱ ይመጡ ነበር››
‹‹ሲያስተምር ለመስማት››
ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት ተስማማ፡፡ እነዚህ ቁጥሮች ስለዚህ ሁኔታ ዳራ የሚሆን መረጃ ይሰጣሉ፡፡
ቃሉ እዚህ ጥቅም ላይ የዋለው አዲስ ሁኔታን ለማስተዋወቅ ነው፡፡
ይህ በዓል በዚህ ስም የተጠራው በዚህ ጊዜ አይሁድ እርሾ የገባበት እንጀራ ስለማይበሉ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያልቦካ እንጀራ የሚበሉበት በዓል››
‹‹ለመጀመር ዝግጁ ነበር››
ካህናትና ጸሐፍት ኢየሱስን ለመግደል ሥልጣን አልነበራቸውም፣ ሌሎች እንዲገድሉት ግን ተስፋ አድርገዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢየሱስን እንዴት እንደሚያስገድሉት›› ወይም፣ ‹‹ሌሎች ኢየሱስን እንዲገድሉ ለማድረግ››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ሕዝቡ የሚያደርገው ስላስደነገጣቸው›› ወይም 2) ‹‹ሕዝቡ ኢየሱስን ንጉሥ ያደርጉታል ብለው ስለ ፈሩ››
ይህ የዚህ ታሪክ ክፍል ጅማሬ ነው፡፡
ይህ በጋኔን ከመያዝ ጋር ተመሳሳይ ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹የካህናት መሪዎች››
የቤተ መቅደሱ ጥበቃ ኀላፊዎች
‹‹ኢየሱስን ለማሰር እንዴት እንደሚረዳቸው››
‹‹የካህናት አለቆችና ሹሞቹ ደስ አላቸው››
‹‹ለይሁዳ ገንዘብ ሊሰጡት››
‹‹በሐሳቡ ተስማማ››
ይህ የታሪኩ ክፍል ካበቃ በኃላ ቀጣይ ሂደት ነበር፡፡
‹‹ሊወስደው››
‹‹በድብቅ›› ወይም፣ ‹‹በዙሪያው ሰዎች ሳይኖሩ››
‹‹ኢየሱስ ለጴጥሮስ ለዮሐንስ መለሰላቸው››
ኢየሱስ ይህን ቃል የተጠቀመው ልብ ብለው እንዲያደምጡና እርሱ የነገራቸውንም ሁሉ እንዲያደርጉ ሊነግራቸው ነው፡፡
‹‹ውሃ በእንስራ የተሸከመ›› እንስራውን የተሸከመው በትከሻው ሊሆን ይችላል፡፡
‹‹ተከተሉትና ወደ ቤት ግቡ››
‹‹የእንግዳ ክፍል ወዴት ነው?›› በማለት የሚጀምረው ጥቅስ መምህሩ ኢየሱስ ለቤቱ ባለቤት መናገር የፈለገው ቀጥተኛ ጥቅስ ነው፡፡ ቀጥተኛ ባልሆነ ጥቅስ ሊተረጐም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱና ደቀመዛሙቱ ፋሲካን እንዲበሉ መምህራችን የእንግዳ ክፍል ወዴት ነው? ይልሃል›› ወይም፣ ‹‹ከእኛና ከተቀሩት ደቀ መዛሙርት ጋር ፋሲካን የሚበላበትን የእንግዳ ክፍል እንድታሳየን መምህራችን ጠይቆሃል››
ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስን ነው
‹‹የፋሲካን ምግብ እንድበላ››
ኢየሱስ ለጴጥሮስና ለዮሐንስ መመሪያ መስጠት ቀጥሏል፡፡
‹‹የቤቱ ባለቤት ያሳያችኋል››
‹‹ፎቅ ቤት›› ማኅበረ ሰብህ ሌሎች ክፍሎች ላይ የሚሠራ ቤት ከሌለው ከተማ ውስጥ ያሉት ሕንፃዎች የሚጠሩበትን ቃል ማሰብ ትችላለህ፡፡
x
ይህ ስለ ፋሲካው ታሪክ ቀጣዩ ሁኔታ ነው፡፡ ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ የፋሲካን ምግብ ለመብላት ተቀምጠዋል፡፡
‹‹ምግብ የሚበላበት ጊዜ ሲደርስ››
‹‹ኢየሱስ ተቀመጠ››
‹‹በጣም እፈልግ ነበር››
ኢየሱስ ስለ ሞቱ እያመለከተ ነው፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹መከራ›› የሚለው ቃል ያልተለመደ አስቸጋሪ ወይም የስቃይ ሁኔታ ማለት ነው፡፡
ኢየሱስ ይህን ሐረግ የተጠቀመው ቀጥሎ የሚነግራቸው ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ አጽንዎች ለመስጠት ነው፡፡
‹‹ወይን ጠጅ የነበረበትን ጽዋ አነሣ››
‹‹ለእግዚአብሔር ምስጋና ከሰጠ በኋላ››
‹‹ለሐዋርያት እንዲህ አለ››
ጽዋውን ሳይሆን ጽዋው ውስጥ የነበረውን ነው መከፋፈል ያለባቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርስ በርሳችሁ ጽዋው ውስጥ ያለውን ወይን ጠጅ ተከፋፈሉ›› ወይም፣ ‹‹እያንዳንዳችሁ ጽዋ ውስጥ ካለው የወይን ጠጅ ጠጡ፡፡››
ይህን ሐረግ የተጠቀመው ቀጥሎ ኢየሱስ ለሚናገረው አስፈላጊ ነገር አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው የወይኑ ፍሬ ተጨምቆ የሚወጣውን ጭማቂ ነው፡፡ ወይን ጠጅ የሚሠራው ከተብላላው የወይን ፍሬ ጭማቂ ነው፡፡
‹‹እግዚአብሔር መንግሥቱን እስኪመሠርት›› ወይም፣ ‹‹እግዚአብሔር መንግሥቱ ውስጥ እስኪገዛ››
ይህ እንጀራ እርሾ የለውም፤ ጠፍጣፋ ነው፡፡
‹‹ቆረሰው›› ወይም፣ ‹‹ከፋፈለው›› ብዙ ቁርጥራጮች እንዲኖሩት ከፋፍሎት ይሆናል፤ ወይም ሐዋርያቱ እርስ በርሳቸው እንዲከፋፈሉት ለሁለት ከፍሎ ሰጥቷቸው ይሆናል፡፡ የሚቻል ከሆነ ሁለቱንም የሚያመለክት አገላለጽ ተጠቀም፡፡
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ይህ እንጀራ ሥጋዬ ነው›› ወይም 2) ‹‹ይህ እንጀራ የእኔን ሥጋ ይወክላል››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለእናንተ የምሰጠው ሥጋዬ›› ወይም፣ ‹‹ለእናንተ መሥዋዕት የምሰጠው ሥጋዬ››
‹‹ይህን እንጀራ ብሉ››
x
ኢየሱስ ለሐዋርያቱ መናገር ቀጥሏል
‹‹አሳልፎ የሚሰጠኝ ሰው››
‹‹በእግጥ የሰው ልጅ ይሄዳል›› ወይም፣ ‹‹የሰው ልጅ ይሞታል››
ኢየሱስ ስለ ራሱ በሦስተኛ ሰው ደረጃ እየተናገረ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ የሰው ልጅ በእርግጥ እሄዳለሁ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር እንደ ወሰነው›› ወይም፣ ‹‹እግዚአብሔር እንዳቀደው››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰውን ልጅ አሳልፎ ለሚሰጠው ሰው ወዮለት›› ወይም፣ ‹‹የሰው ልጅን አሳልፎ ለሚሰጠው ሰው ምንኛ ከባድ ይሆንበታል››
‹‹ከዚያ ሐዋርያት እርስ በርስ ይከራከሩ ጀመር››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም አስፈላጊ ማን እንደሆነ›› ወይም፣ ‹‹ሰዎች በጣም አስፈላጊ ብለው የሚያስቡት››
‹‹ኢየሱስ ለሐዋርያት እንዲህ አላቸው››
‹‹አሕዛብ ላይ በኀይል ይገዛሉ››
ምናልባትም ሕዝቡ ገዦዎቹ ለሕዝቡ መልካም እያደረጉ ነው ብለው አያስቡም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መጠራት ይወዳሉ›› ወይም፣ ‹‹ራሳቸውን ይጠራሉ››
ኢየሱስ ሐዋርያትን ማስተማር ቀጥሏል
‹‹እንዲህ ማድረግ የለባችሁም››
በዚያ ባሕል ትልልቅ ሰዎች ይከበሩ ነበር፡፡ ብዙ ጊዜ መሪዎቹ ትልልቅ ሰዎች ስለ ነበሩ፣ ‹‹ሽማግሌዎች›› ይባሉ ነበር፡፡ ታናሹ ሰው መሪ የመሆን ዕድሉ ዝቅ ያለ ነው፤ አስፈላጊነቱም ዝቅ ያለ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዝቅ ያለ አስፈላጊ››
‹‹አገልጋይ››
ይህ ቁጥር 26 ላይ ኢየሱስ የሰጠውን ትእዛዝ ከቁጥር 27 ሙሉ ጋር ያያይዛል፡፡ ኢየሱስ አገልጋይ በመሆኑ በጣም ትልቅ የተባለው ማገልገል አለበት ማለት ነው፡፡
‹‹ታላቅ የተባለው የትኛው ነው… ያገልግል›› ኢየሱስ ይህን ጥያቄ ያነሣው በእውነት ታላቅ የሆነው የትኛው እንደሆነ ለሐዋርያት ለመግለጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታላቁ ማን እንደሆነ እንድታስቡ እፈልጋለሁ… ያገልግል››
‹‹የሚመገበው››
ደቀ መዛሙርቱን ለማስተማር ኢየሱስ ሌላ ጥያቄ አነሣ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርግጥ ነው፤ በማእድ የተቀመጠው ከአገልጋዩ ይበልጣል!››
‹‹እኔ ከእናንተ ጋር ያለሁት አገልጋይ ለመሆን ነው›› ወይም፣ ‹‹እኔ ከእናንተ ጋር ያለሁ አገልጋይ እንዴት መሆን እንዳለበት ላሳያችሁ ነው›› እዚህ ላይ፣ ‹‹ያም ሆኖ›› የሚለው ቃል ሰዎች ኢየሱስ ነው ብለው በሚያስቡትና እርሱ በእርግጥ በሆነው መካከል ንጽጽር ስላለ ነው፡፡
‹‹በመከራዬ ከእኔ ጋር ቆይታችኋል››
አንዳንድ ቋንቋዎች የቅደም ተከተል ለውጥ ያስፈልጋቸው ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አባቴ ለእኔ መንግሥት እንደ ሰጠኝ እኔም መንግሥት እሰጣችኋለሁ››
‹‹በእግዚአብሔር መንግሥት መሪዎች አደርጋችኋለሁ›› ወይም፣ ‹‹በመንግሥቱ ውስጥ እንድትገዙ ሥልጣን እሰጣችኋለሁ›› ወይም፣ ‹‹ነገሥታት አደርጋችኋለሁ››
‹‹የእርሱ መንግሥት ውስጥ እንድገዛ አባቴ ለእኔ ሥልጣን እንደ ሰጠኝ››
ንጉሦች ዙፋን ላይ ይቀመጣሉ፡፡ ዙፋን ላይ መቀመጥ የመግዛት ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ነገሥታት ትሠራላችሁ›› ወይም፣ ‹‹የነገሥታትን ሥራ ትሠራላችሁ››
ኢየሱስ በቀጥታ ለስምዖን እየተናገረ ነው፡፡
ኢየሱስ ስሙን ሁለቴ የጠራው ሊነግረው የፈለገው ነገር በጣም አስፈላጊ መሆኑን ለማሳየት ነው፡፡
‹‹እናንተ›› ሐዋርያቱን ሁሉ ይመለከታል፡፡ ‹‹እናንተ›› ለሚለው የተለየ አጠራር ያላቸው ቋንቋዎች ብዙ ቁጥርን መጠቀም አለባቸው፡፡
ይህ ማለት አንዳች ጥፋት ለማግኘት ሰይጣን ደቀ መዛሙትን መፈተን ፈለገ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ስንዴ በወንፊት እንደሚያበጠር ሰው ሊያበጥራችሁ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹አንተ›› በተለይ ስምዖንን ነው፡፡ ‹‹አንተ›› ለሚለው የተለየ አጠራር ያላቸው ቋንቋዎች ነጠላ ቁጥርን መጠቀም አለባቸው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእምነት እንድትዘልቅ›› ወይም፣ ‹‹በእኔ በማመን እንድትዘልቅ››
እዚህ ላይ ‹‹ወደ ኋላ መመለስ›› እንደ ገና ማመንን የሚያመለክት ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ገና በእኔ ማመን ስትጀምር›› ወይም፣ ‹‹እንደ ገና እኔን ማገልገል ስትጀምር››
ይህ ሌሎቹ ደቀ መዛሙርትን ይመለከታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አማኝ ወገኖችህን›› ወይም፣ ‹‹ሌሎች ደቀ መዛሙትን››
የዐረፍተ ነገሩን ክፍሎች መገልበጥ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አላውቀውም ብለህ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ ዶሮ ሳይጮኽ››
x
ኢየሱስ ትኩረቱን ለሁሉም ደቀ መዛሙርት ወደ መናገር መልሷል፡፡
ኢየሱስ ጥያቄውን ያነሣው በጒዞ ላይ በነበሩ ጊዜ ሕዝቡ የሚያስፈልጋቸውን ይሰጧቸው እንደ ነበር እንዲያስታወሱ ሐዋርያቱን ለመርዳት ነበር፡፡ ኢየሱስ ይህን የጠየቀው መረጃ በመጠበቅ ባይሆንም፣ ደቀ መዛሙርቱ ምንም እንዳልጐደለባቸው የሚያደርጋቸው ዐረፍተ ነገር ብቻ እስካልሆነ ድረስ በጥያቄ መልኩ ተርጒመው፡፡
ኢየሱስ ለሐዋርያቱ እየተናገረ ነው፡፡ ስለዚህ፣ ‹‹እናንተ›› ለሚለው የተለየ አገላለጽ ያላቸው ቋንቋዎች በብዙ ቁጥር መጠቀም አለባቸው፡፡
ኰሮጆ ገንዘብ መያዣ ቦርሳ ነው፡፡ እዚህ ላይ ጥቅም የዋለው፣ ‹‹ገንዘብን›› ለማመልከት ነው፡፡
‹‹የተጓዥ ቦርሳ›› ወይም፣ ‹‹የምግብ መያዣ››
ለአንዳንድ ሰሚዎች ለውይይቱ ተጨማሪ ገለጻ መስጠት አስፈላጊ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምንም አልጐደለብንም›› ወይም፣ ‹‹የሚያስፈልገን ሁሉ ነበረን››
ኢየሱስ ሰይፍ ስለሌለው አንድ ሰው እየተናገረ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰይፍ የሌለው ማንኛውም መጐናጸፊያውን መሸጥ አለበት››
‹‹ኮት›› ወይም፣ ‹‹ከላይ የሚለበስ››
ኢየሱስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር መነጋገር አበቃ
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ ነቢይ ስለ እኔ የጻፈው››
የሚሆነውን ሁሉ እግዚአብሔር ቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ እንዲጻፍ ማድረጉን ሐዋርያት ይረዳሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር ይፈጽማል›› ወይም፣ ‹‹እግዚአብሔር እንዲጻፍ ያደርጋል››
እዚህ ላይ ኢየሱስ ከቅዱሳት መጻሕፍት ጠቀሰ፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ከዐመፀኖች ጋር እንደሆነ ቆጠሩት››
‹‹ሕግ የሚተላለፉ›› ወይም፣ ‹‹ወንጀለኞች››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ነቢይ ስለ እኔ አስቀድሞ የተናገረው መሆን አለበት፡፡ ወይም፣ 2) ‹‹ሕይወቴ ለፍጻሜ ቀርቧል››
ይህ ቢያንስ ሁለቱን የኢየሱስ ሐዋርያት ይመለከታል፡፡
x
ኢየሱስ ለመጸለይ ወደ ደብረ ዘይት ተራራ ሄደ
‹‹እንዳትፈተኑ›› ወይም፣ ‹‹ኀጢአት ለማድረግ ምንም ነገር እንዳይፈትናችሁ››
‹‹አንድ ሰው ድንጋይ መወርወር የሚችልበት ርቀት ያህል›› አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አጭር ርቀት›› ወይም በግምት፣ ‹‹ሰላሣ ሜትር ያህል›› ርቀት፡፡
ኢየሱስ የእያንዳንዱን ሰው ኀጢአት መስቀል ላይ ሊሸከም ነው፡፡ ሌላ መንገድ ይኖር እንደሁ በመጠየቅ ወደ አባቱ እየጸለየ ነው፡፡
ይህ በጣም አስፈላጊ የእግዚአብሔር መጠሪያ ነው፡፡
አሁን እርሱ ላይ የሚደርሰው መራራ ነገር ያለበት ጽዋ መጠጣት እንደ ሆነ ኢየሱስ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህን ጽዋ እንዳልጠጣ ፍቀድልኝ›› ወይም፣ ‹‹የሚሆነው ነገር እኔ ላይ እንዳይደርስ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ እኔ ፈቃድ ሳይሆን፣ እንደ አንተ ፈቃድ የሆነውን አድርግ››
‹‹ለኢየሱስ ታየው››
‹‹አደፋፈረው››
‹‹በጣም እየተሰቃየ ሳለ ጸለየ››
‹‹የበለጠ ጸለየ››
‹‹ላቡ እንደ ብዙ የደም ነጠብጣብ መሬት ላይ ፈሰሰ››
‹‹ኢየሱስ ከጸሎት ሲነሣ እርሱ›› ወይም፣ ከጸሎት በኃላ ኢየሱስ ተነሣ፣ እርሱ››
‹‹በሐዘን ደክመው ስለ ነበር እንደ ተኙ አየ››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹በዚህ ጊዜ መተኛታችሁ ገርሞኛል›› ወይም 2) ‹‹በዚህ ጊዜ መተኛት አልነበረባችሁም››
‹‹እንዳትፈተኑ›› ወይም፣ ‹‹ኀጢአት ለማድረግ ምንም ነገር እንዳይፈትናችሁ››
‹‹እነሆ›› የሚለው ቃል ለታሪኩ አዲስ ሰዎች ያነቃናል፡፡ ቋንቋህ ይህን ማድረግ የሚችልበት መንገድ ይኖረዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ብዙ ሰዎች ሲመጡ ታየ››
ይሁዳ ኢየሱስ የነበረበትን ለሰዎች እያሳየ ነው፡፡ ለሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለባቸው አልተናገረም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወደ ኢየሱስ እየመራቸው››
‹‹እየሳመ ሰላም አለው›› ወይም፣ ‹‹በመሳም ሰላም አለው›› ሰዎች ቤተ ሰባቸው ወይም ጓደኛቸው የሆነውን ሰው ሰላም ሲሉ አንድ ጉንጫቸውን ወይም ሁለቱንም ጉንጮቻቸውን ይስሟቸዋል፡፡ አንባቢዎችህ ወንድ ሌላውን ወንድ መሳሙ እንደ ነውር የሚቆጥሩ ከሆነ፣ ‹‹የጓደኝነት ሰላምታ ሰጠው›› በሚል አጠቃላይ መንገድ መተርጐም ትችላለህ፡፡
በመሳም እርሱን አሳልፎ በመስጠቱ ይሁዳን ለመገሠጽ ኢየሱስ በጥያቄ ተጠቀመ፡፡ በተለምዶ መሳም የፍቅር ምልክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰው ልጅን አሳልፈህ የምትሰጠው በመሳም ነውን?››
ኢየሱስ በዚህ አገላለጽ የተጠቀመው ስለ ራሱ ለመናገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ፣ የሰው ልጅን››
ይህ የሚያመለክተው የኢየሱስን ደቀ መዛሙርት ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስን ለመያዝ እየመጡ የነበሩትን ካህናትና ወታደሮቹን ነው፡፡
ጥያቄው እያደረጉ የነበረው ውጊያ አይደለም፤ (የሰይፍ ውጊያ) በምን ዐይነት መሣሪያ መጠቀማቸውም አይደለም (ይዘው የመጡት ሰይፍ፤ ሉቃስ 22፥38) ይሁን እንጂ፣ ትርጒምህ ይዘው ስለ መጡት መሣሪያ መናገር አለበት፡፡
‹‹ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ››
‹‹የሊቀ ካህናቱን አገልጋይ በሰይፍ መታ››
‹‹ከዚህ የበለጠ አታድርግ››
‹‹ጆሮው የተቆረጠውን አገልጋይ ዳሰሰ››
‹‹እኔ ወንበዴ እንደሆንሁ በማሰብ ሰይፍና ቆመጥ ይዛችሁ ወጣችሁን? ‹‹ኢየሱስ ይህን ጥያቄ ያቀረበው የአይሁድ መሪዎችን ለመገሠጽ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ወንበዴ እንዳይደለሁ ታውቃላችሁ፤ ግን ሰይፍና ቆመጥ ይዛችሁ መጣችሁብኝ››
‹‹በየቀኑ በመካከላችሁ ነበርሁ››
ቤተ መቅደስ ውስጥ የሚገቡ ካህናት ብቻ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በቤተ መቅደስ አደባባይ›› ወይም፣ ‹‹በቤተ መቅደስ››
በዚህ ቁጥር እጆችን መጫን ሰውየውን ማሰር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልታሰሩኝ››
‹‹የእናንተ ጊዜ›› ወይም፣ ‹‹የምትሠሩበት ጊዜ››
ዐረፍተ ነገሩን ሁለት ጊዜ መድገም ጠቃሚ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጨለማ ሥልጣን ጊዜ››
ይህ የሚናገረው ስለ ሰይጣን አገዛዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጨለማ ግዛት ጊዜ›› ወይም፣ ‹‹ሰይጣን የሚሠራበት ጊዜ››
‹‹እርሱን ከያዙበት አትክልት ቦታ ኢየሱስን ወሰዱት››
‹‹ወደ ሊቀ ካህናቱ ቤት ግቢ››
‹‹አንዳንድ ሰዎች እሳት አነደዱ›› እሳቱ በቀዝቃዛው ሌሊት ሕዝቡ ሙቀት እንዲያገኙ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንዳንድ ሰዎች ሙቀት ለማግኘት እሳት አነደዱ››
ይህ የሊቀ ካህናቱ ቤት ግቢ ነው፡፡ ዙሪያውን አጥር ቢኖረውም ጣራ አልነበረውም፡፡
‹‹ከእነርሱ ጋር››
እሳቱ አጠገብ ተቀመጠ፤ ብርሃኑ ፊቱ ላይ አበራ
‹‹ጴጥሮስን ትኩር ብላ በመመልከት ግቢው ውስጥ ለነበሩት ሰዎች እንዲህ አለች››
ሴትዮዋ ጴጥሮስ ከኢየሱስ ጋር እንደ ነበር ለሰዎቹ እየነገረች ነው፡፡ ምናልባትም የጴጥሮስን ስም አታውቅም፡፡
‹‹ጴጥሮስ ግን እውነት አይደለም አለ››
ጴጥሮስ የሴትዮዋን ስም አያውቅም፡፡ ‹‹ሴትዮ›› ሲል እየሰደባት አልነበረም፡፡ ሰዎች እየሰደባት እንደሆነ የሚያስቡ ከሆነ፣ አንድ ሰው የማያውቃትን ሴት ሲጠራ ተቀባይነት ያለው ባሕል መጠቀም ትችላለህ፤ ወይም ቃሉን ተወው፡፡
‹‹አንተም ከኢየሱስ ጋር ከነበሩት አንዱ ነህ››
ጴጥሮስ የሰውየውን ስም አያውቅም፡፡ ‹‹አንተ ሰው›› ሲለው እየሰደበው አልነበረም፡፡ ሰዎች እየሰደበው እንደሆነ የሚያስቡ ከሆነ፣ አንድ ሰው የማያውቀውን ሰው ሲጠራ ተቀባይነት ያለው ባሕል መጠቀም ትችላለህ፤ ወይም ቃሉን ተወው፡፡
‹‹በጥብቅ አለ›› ወይም፣ ‹‹ጮኽ ብሎ አለ››
እዚህ ላይ፣ ‹‹ይህ ሰው›› የሚያመለክተው ጴጥሮስን ነው፡፡ ተናጋሪው ምናልባት የጴጥሮስን ስም አያውቅም፡፡
ሰውየው ጴጥሮስን ገሊላዊ ያለው በአነጋገሩ ሊሆን ይችላል፡፡
ጴጥሮስ የሰውየውን ስም አያውቅም፡፡ ‹‹ሰውዬ›› ብሎ ሲጠራው እየሰደበው አልነበረም፡፡ ሰዎች እየሰደበው እንደሆነ የሚያስቡ ከሆነ ሰዎች የሚያውቁን ሰው ሲጠራ ተቀባይነት ባለው ባሕል ተጠቀም፡፡ ወይም ቃሉን ተወው፡፡ ሉቃስ 22፥58 እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
‹‹ምን እያልህ እንደሆነ አላውቅም›› ይህም ማለት ጴጥሮስ ከሰውየው ጋር በፍጹም አልተስማማም ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የምትለው በፍጹም እውነት አይደለም›› ወይም፣ ‹‹የምትለው በፍጹም ውሸት ነው››
‹‹ጴጥሮስ እየተናገረ ሳለ››
ብዙ ጊዜ ዶሮ የሚጮኸው ጠዋት ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት ነው፡፡ ሉቃስ 22፥34 ተመሳሳዩን ሐረግ እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
‹‹ጌታም ዘወር ብሎ ጴጥሮስን ተመለከተው››
ጴጥሮስ አሳልፎ እንደሚሰጠው ሲናገር፣ ‹‹ኢየሱስ ያለው››
x
‹‹ማየት እንዳይችል ዐይኖቹን ሸፈኑ››
ጠባቂዎቹ ኢየሱስ ነቢይ መሆኑን አያምኑም በዐይኑ ባያይም፣ እውነተኛ ነቢይ ማን እንደ መታው እንደሚያውቅ ያምናሉ፡፡ ኢየሱስን ነቢይ በማለት ቢጠሩትም እያፌዙበትና ነቢይ ነው ብለው እንደማያምኑ እያሳዩ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ነቢይነትህን አሳይ፤ ማን እንደ መታህ ንገረን!›› ወይም፣ ‹‹እ ነቢይ፣ ማን ነው የመታህ?››
‹‹ከእግዚአብሔር ቃል ተናገር!›› እነርሱ ማለት የፈለጉት ኢየሱስ ዐይኖቹ በመሸፈናቸው ማየት ስለማይችል የመታው ማን እንደሆነ እግዚአብሔር ለኢየሱስ እንዲነግረው ነው፡፡
አሁን ቀጣዩ ቀን ነው፤ ኢየሱስን በሸንጐው ፊት አቀረቡት
‹‹በሚቀጥለው ጠዋት ሲነጋ››
ይህም ማለት፣ 1) ‹‹ሽማግሌዎቹ ኢየሱስን ሸንጐው ፊት አቀረቡት›› ወይም 2) ‹‹ጠባቂዎቹ ኢየሱስን ወደ ሽማግሌዎቹ ሸንጐ ወሰዱት›› አንዳንድ ቋንቋዎች ‹‹እነርሱ›› የሚለውን ተውላጠ ስም በመጠቀም ወይም፣ ‹‹እንዲሁ፣ ‹‹ኢየሱስን ወደ ሸንጐው ወሰዱት›› በማለት የወሰደው ማን እንደ ነበር አይናገሩም፡፡
ኢየሱስ ለሸንጐው መናገር ቀጥሏል
‹‹ከዚህ ቀን›› ወይም፣ ‹‹ከዛሬ ጀምሮ››
ኢየሱስ በዚህ አባባል የሚጠቀመው ስለ ራሱ ለመናገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሰው ልጅ፣ እኔ››
‹‹በእግዚአብሔር ቀኝ›› መቀመጥ ከእግዚአብሔር ታላቅ ሥልጣንና ክብር የመቀበል ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእግዚአብሔር ኀይል ጐን፣ በክብር ስፍራ ይቀመጣል››
‹‹ኀያል እግዚአብሔር›› እዚህ ላይ፣ ‹‹ኀይል›› የላቀ ሥልጣን ያመለክታል፡፡
ሸንጐው ይህን የጠየቀው የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ማለቱን በትክክል ኢየሱስ እንዲያረጋግጥ ስለ ፈለጉ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ታዲያ፣ እንደዚያ ስትል የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ማለትህ ነውን?››
ይህ የኢየሱስ አስፈላጊ መጠሪያ ነው፡፡
‹‹አዎን፣ እናንተ እንዳላችሁት ነው?››
ጥያቄ ያቀረቡት ለአጽንዖት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእንግዲህ ሌላ ምስክር አያስፈልገንም››
‹‹ከአፉ›› የሚለው ከአነጋገሩ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን እንደሚያምን ሲናገር ሰምተነዋል››
ኢየሱስ ጲላጦስ ፊት ቀረበ
‹‹የአይሁድ መሪዎች ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹የሸንጐው አባሎች ሁሉ››
‹‹ቆሙ›› ወይም፣ ‹‹በእግራቸው ቆሙ››
አንድ ሰው ፊት መቅረብ እርሱ ሥልጣን ውስጥ መግባት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጲላጦስን ፍርድ ለማግኘት››
‹‹እኛ›› የሚያመለክተው ጲላጦስን ወይም እዚያ የነበሩትን ሳይሆን የሸንጐውን አባሎች ነው፡፡
‹‹ሕዝባችንን ሲያሳስት›› ወይም፣ ‹‹ሐሰት በመናገር ሕዝባችንን ሲያውክ››
‹‹ግብር እንዳይከፍል ሲናገር››
ቄሳር የሮምን ንጉሥ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለንጉሥ››
‹‹ጲላጦስ ኢየሱስን ጠየቀው››
ይህም ማለት፣ 1) እንዲህ ሲል ኢየሱስ እርሱ የአይሁድ ንጉሥ መሆኑን እያመለከተ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አዎን፣ አንተ እንዳልኸው ነኝ›› ወይም፣ ‹‹አዎን፣ አንተ እንዳልኸው ነው›› ወይም 2) ኢየሱስ ይህን ሲል፣ የአይሁድ ንጉሥ በማለት የጠራው ጲላጦስ እንጂ፣ እርሱ አለመሆኑን እያመለከተ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያንን ያልኸው አንተ ራስህ ነህ››
ብዙ ሕዝብ
‹‹ይህን ሰው በምንም ዐይነት በደለኛ ሆኖ አላገኘሁትም››
‹‹በመካከል ሲረብሽ››
ይህን እንደ አዲስ ዐረፍተ ነገር መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በይሁዳ ሁሉ፤ በገሊላ አሁን ደግሞ እዚህ ያውካል››
‹‹ኢየሱስ በገሊላ ማስተማር መጀመሩን ሰምተናል››
ጲላጦስ ኢየሱስ የመጣበትን ማወቅ የፈለገው ኢየሱስ ዝቅ ወዳለ ባለሥልጣን እንዲቀርብ ስለ ፈለገ ነው፡፡ ከገሊላ ከሆነ በገሊላ ላይ ሥልጣን ያለው ሄሮድስ ስለሆነ ሄሮድስ ኢየሱስ ላይ መፍረድ ነበረበት፡፡
x
‹‹ሄሮድስ በጣም ደስ አለው››
‹‹ሄሮድስ ኢየሱስን ለማየት ይመኝ ነበር››
‹‹ሄሮድስ ስለ ኢየሱስ ሰምቶ ነበር››
‹‹ሄሮድስ ተስፋ ያደርግ ነበር››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንዳንድ ተአምራት ሲያደርግ ለማየት››
‹‹ሄሮድስ ኢየሱስን ብዙ ጥያቄዎች ጠየቀው››
‹‹መልስ አልሰጠውም›› ወይም፣ ‹‹ለሄሮድስ መልስ አልሰጠውም››
‹‹ጸሐፍት እዚያ ቆመው ነበር››
‹‹አጥብቀው ኢየሱስን ከሰሱት›› ወይም፣ ‹‹ኢየሱስን በብዙ ዐይነት ወንጀል ከሰሱት››
‹‹ሄሮድስና ሰራዊቱ››
‹‹ያማረ ልብስ አለበሰው›› ትርጒሙ ይህ ለኢየሱስ ክብርን ወይም ማሰብን እንደማያሳይ ማመልከት አለበት፡፡ ይህን ያደረጉት ኢየሱስ ላይ ለማፌዝና በእርሱ ለመቀለድ ነበር፡፡
ከዚህ የምናገኘው መረጃ የተወዳጁት ኢየሱስ ላይ እንዲፈርድ ጲላጦስ ማድረጉን ሄሮድስ በማድነቁ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእርሱ ላይ እንዲፈርድ ጲላጦስ ኢየሱስን ወደ ሄሮድስ ስለላከው በዚያ ቀን ሄሮድስና ጲላጦስ ተወዳጁ››
x
‹‹የካህናት አለቆችንና ገዦችን፣ የሕዝቡንም ጉባኤ ስብሰባ ጠራ››
ጲላጦስ ብዙ ሕዝብ አልጠራም፡፡ ኢየሱስ ላይ የሚሆነውን ለማየት ሕዝቡ እዚያው ነበሩ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እዚያ የነበረውን ሕዝብ››
ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስን ነው፡፡
‹‹በፊታችሁ ኢየሱስን መረመርሁ›› ይህ ማለት የሚሆነውን ሁሉ እያዩ ነበር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እዚሁ እናንተው ፊት ኢየሱስን መረመርሁት››
‹‹በደለኛ ነው ብዬ አላስብም››
ጲላጦስ ለአይሁድ መሪዎችና ለሕዝቡ መናገር ቀጥሏል፡፡
እዚህ አጭር ዐረፍተ ነገር ውስጥ ያልተካተተ መረጃ መጨመር ሊጠቅም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሄሮድስም ቢሆን በደለኛ ነው ብሎ አያስብም›› ወይም፣ ‹‹ሄሮድስም ቢሆን ንጹሕ ነው ብሎ ያስባል፡፡
‹‹ሄሮድስም ቢሆን ምክንያቱም›› ወይም፣ ‹‹ሄሮድስም እንዲሁ፤ ምክንያቱም እኛ እናውቃለን››
‹‹ሄሮድስ ኢየሱስን ወደ እኛ መለሰው›› — ‹‹እኛ›› የሚለው ጲላጦስን፣ ወታደሮቹን፣ ካህናትና ጸሐፍትንና እንጂ፣ ጲላጦስንና እየሰሙ የነበሩን ሰዎች አያመለክትም፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሞት ፍርድ የሚያደርስ ምንም አላደረገም››
ጲላጦስ ኢየሱስ ላይ ጥፋት ባለማግኘቱ ሳይቀጣው ሊፈታው ይገባ ነበር፡፡ ይህ ዐረፍተ ነገር ትርጒሙ ውስጥ ምክንያታዊ እንዲሆን ማድረግ አስፈላጊ አይደለም፡፡ ሕዝቡን በመፍራቱ ብቻ ንጹሕ መሆኑን የሚያውቀውን ኢየሱስን ጲላጦስ ቀጣው፡፡
ቁጥር 19 በርባን ማን እንደ ነበር መረጃ ይሰጠናል፡፡
‹‹ሕዝቡ ሁሉ በአንድነት ጮኹ››
‹‹ይህን ሰው ወዲያ በለው፤ ፍታልን!›› ወታደሮቹ ኢየሱስን እንዲገድሉ እየጠየቁት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህን ሰው ወዲያ ብለህ ግደለው፤ ፍታው››
‹‹እኛ›› የሚለው የሚያመለክተው ሕዝቡን ብቻ እንጂ፣ ጲላጦስንና ወታደሮቹን አይደለም፡፡
ይህ ስለ በርባን ማንነት ሉቃስ የሚሰጠን ማስረጃ ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሮማውያን አስረውት ነበር››
‹‹የከተማው ሰዎች የሮም መንግሥት ላይ እንዲያምፁ ለማነሣሣት በመሞከር››
‹‹በድጋሚ ተናገራቸው›› ወይም፣ ‹‹ለሕዝቡና ለሃይማኖት መሪዎች እንደ ገና ነገራቸው››
‹‹ኢየሱስን ነጻ ማድረግ ስለ ፈለገ››
‹‹ጲላጦስ ለሦስተኛ ጊዜ እንደ ገና ለሕዝቡ አላቸው››
ጲላጦስ ይህን ጥያቄ ያቀረበው ኢየሱስ ንጹሕ መሆኑን ሕዝቡ እንዲረዱ ለማስቻል ነበር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ ሰው ምንም ያደረገው በደል የለም››
‹‹ለሞት የሚያበቃው ምንም አላደረገም››
እርሱ ንጹ በመሆኑ ሉቃስ 23፥16 ላይ ጲላጦስ ያለ ምንም ቅጣት ሊፈታው ይገባ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ፣ የሕዝቡን ቁጣ ለማብረድ ኢየሱስን መቅጣት ፈለገ፡፡
‹‹ነጻ እለቀዋለሁ››
‹‹ሕዝቡ አጥብቀው ለመኑት››
‹‹በጩኸት››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጲላጦስ ወታደሮች ኢየሱስን እንዲሰቅሉ››
‹‹ጲላጦስ እሺ እስኪል ድረስ ሕዝቡ ጩኹ››
‹‹ሕዝቡ የጠየቁትን ለማድረግ››
ጲላጦስ በርባንን ከእስር ፈተው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጲላጦስ ሕዝቡ የለመኑትን በርባንን ፈታው››
ይህ በዚያ ጊዜ በርባን የት እንደ ነበር ዳራ መረጃ ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሮማውያን በግድያ አስረውት… የነበረውን››
‹‹ሕዝቡ የፈለጉትን እንዲያደርጉበት ጲላጦስ ወታደሮቹ ኢየሱስን እንዲያመጣላቸው አዘዘ፡፡
‹‹ወታደሮቹ ጲላጦስ ከነበረበት ኢየሱስን እየወሰዱ ሳለ››
ሮማውያን ወታደሮች ሰዎች ሸክም እንዲሸከሙ የማስገደድ ሥልጣን ነበራቸው፡፡ ይህን ስምዖን እንደ ታሰረ ወይም አንዳች በደል መፈጸሙን በሚያሳይ መልኩ አትተርጉም፡፡
‹‹ከቀሬና ከተማ የሆነ ስምዖን የሚባል ሰው››
‹‹ከገጠር ወደ ኢየሩሳሌም እየመጣ የነበረ››
‹‹መስቀሉን ትከሻው ላይ አኖሩ››
‹‹ከኢየሱስ ኋላ ተከተለ››
‹‹በጣም ብዙ ሰዎች››
ሴቶቹ የብዙ ሕዝብ አካል እንጂ፣ በራሳቸው ብዙ ሕዝብ አልነበሩም፡፡
‹‹ለኢየሱስ አለቀሱ››
ይህ ማለት የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ነበሩ ማለት አይደለም፡፡ ከእርሱ ኋላ ኋላ ይሄዱ ነበር ማለት ብቻ ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስ ወደ ሴቶቹ ዘወር ማለቱንና በቀጥታ ለእነርሱ መናገሩን ነው፡፡
‹‹የከተማው ሴቶች›› ማለት ከተማው ውስጥ የሚኖሩ ሴቶች ማለት ነው፡፡ ይህ ነውር ሳይሆን ከሌላው አካባቢ ሴቶች ለይቶ ለማመልከት የሚያገለግል አባባል ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እናንተ ከኢየሩሳሌም የሆናችሁ ሴቶች››
አንድ ሰው አንዳች ነገር እየሆነ ያለበትን ሰው ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ ላይ እየደረሰ ስላለው መከራ አታልቅሱ፤ ይልቁን፣ በእናንተና በልጆቻችሁ ላይ ስለሚደርሰው መከራ አልቅሱ›› ወይም፣ ‹‹እኔ ላይ በደረሰው መከራ እያለቀሳችሁ ነው፤ እናንተና ልጆቻችሁ ላይ በሚደርሰው የከፋ ነገር ይበልጥ ታለቅሳላችሁ››
ኢየሱስ ለሕዝቡ መናገሩን አበቃ
ይህ የኢየሩሳሌም ሴቶች ለራሳቸው የሚያለቅሱበትን ምክንያት ያቀርባል፡፡
‹‹በቅርቡ ጊዜ ይመጣል››
‹‹ሰዎች እንዲህ የሚሉበት››
‹‹ልጆች የሌሉዋቸው ሴቶች››
ገለጻዎቹ የተሰጡት፣ ‹‹መካኖችን›› የበለጠ ለመግለጽ ነው፡፡ እነዚህ ሴቶች አልወለዱም፤ ልጆች ጡት አላጠቡም፡፡ ሁለቱንም ከመካንነት ጋር ማያያዙ ይጠቅማል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልጆች ያልወለዱ፣ ወይም ጡት ያላጠቡ መካኖች››
በዚያ ጊዜ
ሐረጉን አጭር ለማድረግ ቃላት ተትተዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ተራሮችን ይሉዋቸዋል››
ኢየሱስ ይህን ጥያቄ ያቀረበው በመልካሙ ጊዜ ይህን ያህል መጥፎ ነገር ካደረጉ፣ ወደ ፊት በሚመጣው ክፉ ጊዜ ደግሞ ከዚህ የከፋ ነገር እንደሚያደርጉ ሕዝቡ መገንዘብ እንዲችሉ ለመርዳት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዛፉ ደረቅ በሚሆንበት ጊዜ የበለጠ መጥፎ ነገር እንደሚያደርጉ እርግጠኛ መሆን ትችላላችሁ››
እርጥብ ዛፍ የመልካም ነገር ምሳሌ ነው፡፡ ቋንቋህ ተመሳሳይ ምሳሌ ካለው እዚህ ተጠቀምበት፡፡
ደረቅ ዛፍ ለመቃጠል ብቻ የሚጠቅም ነገርን የሚያመለክት ምሳሌ ነው፡፡
ይህ የሚያመለክተው ሮማውያንን ወይም የአይሁድ መሪዎችን ሊሆን ይችላል፡፡ ከሁለት አንዱን ብቻ አይደለም፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ወታደሮቹ ሁለት ወንጀለኞች እንዲገደሉ ከኢየሱስ ጋር ወሰዱ››
‹‹ወንጀለኞች የነበሩ ሁለት ሌሎች ሰዎች›› ወይም፣ ‹‹ሁለት ወንጀለኞች›› ሉቃስ ‹‹ሌሎች ወንጀለኞች›› ማለት አልፈለጉም፤ ምክንያቱም ምንም እንኳ እንደ ወንጀለኛ ቢቆጠርም፣ ኢየሱስ ንጹሕ ሰው ነበር፡፡ ሉቃስ ሌሎቹን ሁለት ሰዎች እንጂ፣ ኢየሱስን ወንጀለኛ አላለም፡፡
‹‹እነርሱ›› የሚያመለክተው ወታደሮቹን፣ ወንጀለኞቹንና ኢየሱስን ነው፡፡
‹‹የሮም ወታደሮች ኢየሱስን ሰቀሉት››
‹‹አንዱን ወንጀለኛ በኢየሱስ ቀኝ ሌላውን ወንጀለኛ በኢየሱስ ግራ ጐን ሰቀሉ››
‹‹እነርሱ›› የሚያመለክተው ኢየሱስን የሰቀሉ ሰዎች ነው፡፡ ኢየሱስ ወደ አባቱ የጸለየው ለሰቀሉት ሰዎች በመራራት ነበር፡፡
ይህ ጠቃሚ የእግዚአብሔር መጠሪያ ነው፡፡
‹‹ምክንያቱም ምን እያደረጉ እንደሆነ አያስተውሉም›› የሮም ወታደሮች የእግዚአብሔርን ልጅ እየሰቀሉ እንደ ነበር አይረዱም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እየሰቀሉ ያለው ማን እንደሆነ በእርግጥ አይረዱም፡፡
ወታደሮቹ ቁማር በሚመስል አሠራር ተሳተፉ፡፡ ‹‹ቁማር ተጫወቱ››
‹‹እያንዳንዱን የኢየሱስ ልብስ ቁራጭ ማን መውሰድ እንዳለበት ለመወሰን ወታደሮቹ ዕጣ ጣሉ››
‹‹ሕዝቡ እዚያ ቆመው ነበር››
ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስን ነው፡፡
ሉቃስ የመሪዎቹን ስላቅ ቃሎች አስፍሮአል፡፡ ኢየሱስ ሌሎቹን የሚያድንበት ብቸኛ መንገድ በመሞት እንጂ፣ ራሱን በማዳን አይደለም፡፡
‹‹ኢየሱስ ራሱን ማዳን መቻል አለበት›› ይህን ያሉት በኢየሱስ ለማፌዝ ነው፡፡ ራሱን ማዳን እንደሚችል አያምኑም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ራሱን ከመስቀል በማዳን ማንነቱን ሲያረጋግጥ ማየት እንፈልጋለን››
‹‹እግዚአብሔር የመረጠው እርሱ››
ኢየሱስ
‹‹ወደ ኢየሱስ ተጠግቶ››
‹‹ኢየሱስ እንዲጠጣ የኮመጠጠ ወይን ጠጅ ቀረበለት›› ኮምጣጣ ወይን ጠጅ ማንኛውም ሰው የሚጠጣው ተራ መጠጥ ነው፡፡ ንጉሥ ነኝ ይል ለነበረው ርካሽ መጠጥ በመስጠት ወታደሮቹ በኢየሱስ እያፌዙ ነበር፡፡
ወታደሮቹ በኢየሱስ እያፌዙ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአይሁድ ንጉሥ ነህ ብለን አናምንም፤ ግን ከሆንህ ራስህን በማዳን ስህተታችንን አሳየን››
‹‹ኢየሱስ መስቀል ዐናት ላይ የነበረ ጽሑፍ››
ምልክቱን ከእርሱ በላይ በማድረግ ሰዎቹ ኢየሱስ ላይ እያፌዙ ነበር፡፡ ንጉሥ ነው ብለው አያስቡም፡፡
‹‹ኢየሱስን ሰደቡት››
ወንጀለኛው ጥያቄውን ያቀረበው በኢየሱስ ለማፌዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ክርስቶስ ነኝ ብለሃል፤ ራስህን አድን›› ወይም፣ ‹‹አንተ በእርግጥ ክርስቶ ከሆንህ ራስህን ማዳን ነበረብህ››
ወንጀለኛው ኢየሱስ ከመስቀል እንደሚያድናቸው በእርግጥ አያስብም፡፡
‹‹ሌላው ወንጀለኛ ገሠጸው››
ወንጀለኛው ጥያቄውን ያቀረበው ሌላውን ወንጀለኛ ለመገሠጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔርን መፍራት አለብህ ምክንያቱም እርሱን በቀጡበት መንገድ አንተንም እየቀጡህ ነው፡፡ ወይም፣ ‹‹እንደ እርሱ ሁሉ አንተም መስቀል ላይ ተሰቅለህ ሳለ እርሱ ላይ በማፌዝህ እግዚአብሔንር አትፈራም ማለት ነው››
‹‹እኛ›› የሚያመለክተው ሁለቱን ወንጀለኞች እንጂ፣ ኢየሱስን ወይም ሌሎችን ሰዎች አይደለም፡፡
‹‹በእውነት እኛ ይህ ቅጣት ይገባናል››
ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስን ነው
‹‹ወንጀለኛውም አለ››
‹‹እኔንም አስበኝ፤ በመልካም እየኝ››
‹‹ወደ መንግሥትህ ስትመጣ›› ማለት መግዛት ስትጀምር ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ንጉሥ መግዛት ስትጀምር››
‹‹በእውነት›› የተጨመረው ኢየሱስ ለተናገረው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዛሬ ያንን እንድታውቅ እፈልጋለሁ››
‹‹ቀትር አካባቢ›› ይህ ቀኑ በ12 ሰዓት መቆጠር በሚጀምርበት ባሕል ያለውን ያመለክታል፡፡
‹‹ምድሩ ሁሉ ጨለማ ሆነ››
እስከ 3 ሰዓት ‹‹ይህ የሚያመለክተው ቀኑ 12 ሰዓት ላይ መቆጠር የሚጀምርበትን ባሕል ነው፡፡
ይህ ፀሐይ ጠለቀች ማለት አይደለም፡፡ ይልቁን ቀኑ አጋማሽ ላይ የፀሐይ ብርሃን ጨለመ ማለት ነው፡፡ ፀሐይ ጠለቀች የሚል ሳይሆን ፀሐይ ጨለመች የሚል አገላለጽ ተጠቀም፡፡
‹‹ቤተ መቅደስ ውስጥ ያለው መጋረጃ›› ይህ ቅዱሳት ቅዱሳኑን ከተቀረው መቅደስ የሚለይ መጋረጃ ነው፡፡
x
‹‹በጣም ጮኸ›› ይህን ቀደም ሲል ከነበረው ቁጥር ሁኔታ ጋር ማያያዙ መልካም ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያ በሚሆንበት ጊዜ ኢየሱስ በጣም ጮኸ››
ይህ በጣም አስፈላጊ የእግዚአብሔር መጠሪያ ነው፡፡
‹‹በእጅህ›› የሚለው የእግዚአብሔርን ጥበቃ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹መንፈሴን ለአንተ ጥበቃ እሰጣለሁ›› ወይም፣ ‹‹አንተ እንድትጠብቀው በማወቅ፣ መንፈሴን ለአንተ እሰጣለሁ››
‹‹ኢየሱስ ይህን ካለ በኋላ››
‹‹ኢየሱስ ሞተ››
ይህ በሌሎች ሮማውያን ወታደሮች ላይ ኀላፊነት ላለው ሮማዊ ባለ ሥልጣን የሚሰጥ መጠሪያ ነው፡፡ ስቅለቱን ይከታተል ነበር፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሆነውን ነገር ሁሉ››
‹‹ይህ ሰው ምንም በደል አልፈጸመም›› ወይም፣ ‹‹ይህ ሰው ያደረገው መጥፎ ነገር የለም››
በጣም ብዙ ሰዎች
‹‹ተሰብስበው የነበሩ››
‹‹ይህን ሁኔታ ያዩ›› ወይም፣ ‹‹እየሆነ ያለውን የተመለከቱ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የሆነውን››
‹‹እየመቱ ወደ ቤታቸው ተመለሱ››
ይህ የሐዘንና የፀፀት ምልክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማዘናቸውን ለማሳየት የገዛ ራሳቸውን ደረት እየመቱ››
‹‹ከኢየሱስ ጋር ተጓዙ››
‹‹ከኢየሱስ ጥቂት ራቅ ብሎ››
‹‹የሆነው››
ዮሴፍ ጲላጦስን የኢየሱስን ሥጋ ለመነው፡፡ ይህ ስለ ዮሴፍ ታሪክ መረጃ ይሰጠናል፡፡ ምናልባትም ዩዲቢ እንዳደረገው ይህን መረጃ ከመሸጋገሪያ ጥቅስ ጋር መጻፍ ይጠቅም ይሆናል፡፡
‹‹እነሆ›› የሚለው ቃል የአዲስ ሰው ታሪክ እንድንሰማ ያዘጋጀናል፡፡ ቋንቋህ ይህን የሚያደርግበት መንገድ ይኖረዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹… የሆነ ሰው ነበር››
‹‹የአይሁድ ሸንጐ››
ውሳኔው ምን እንደ ነበር መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢየሱስን ለመግደል ባደረጉ ውሳኔም ሆነ እርሱን በመግደል ድርጊታቸው››
‹‹የይሁዳ ከተማ›› ማለት ይሁዳ ውስጥ ነበረች ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይሁዳ ውስጥ ያለች አርማትያስ የምትባል ከተማ››
‹‹ይህ ሰው ወደ ጲላጦስ ሄዶ የኢየሱስን ሥጋ ለመቅበር እንዲሰጠው ጠየቀ››
‹‹ዮሴፍ የኢየሱስን ሥጋ ከመስቀል አወረደ››
‹‹ሥጋውን በንጹሕ በፍታ ልብስ ጠቀለለው›› በዚያ ዘመን ይህ የተለመደ አቀባበር ሥርዐት ነበር፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንድ ሰው ገደል ላይ ካለ ዐለት የፈለፈለው››
ይህን በአዲስ ዐረፍተ ነገር መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዚያ በፊት የማንም ሰው ሥጋ ባልተቀመጠበት››
‹‹ሰንበት ለሚባለው ዕረፍት አይሁድ የሚዘጋጁበት ቀን››
ለአይሁድ ቀኑ የሚጀምረው ፀሐይ ስትጠልቅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፀሐይ ጠልቃ ሰንበት የሚጀምርበት ጊዜ ቀርቦ ነበር››
‹‹ከገሊላ አውራጃ ከኢየሱስ ጋር የተጓዙ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዮሴፍና አብረውት ከነበሩ ሰዎች ኋላ በመሄድ፣ ሴቶቹ መቃብሩንና ሰዎቹ የኢየሱስን ሥጋ መቃብሩ ውስጥ እንዴት እንዳኖሩት አዩ››
‹‹ሴቶቹ ወደ ቤት ተመለሱ››
እርሱ በሞተበት ቀን ሴቶቹ መዓዛ ያለው ሽቱና ቅባት በማድረግ ኢየሱስን ለማክበር ጊዜ ስላልነበራቸው በሳምንቱ መጀመሪያ ቀን ጠዋት ያንን ለማድረግ ሄዱ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የኢየሱስ ሥጋ ላይ ለማኖር ሽቱና ቅባት አዘጋጁ››
‹‹ሴቶቹ ምንም አልሠሩም››
‹‹እንደ አይሁድ ሕግ›› ወይም፣ ‹‹የአይሁድ ሕግ እንደሚያዝዘው›› በሕጉ መሠረት በሰንበት ሥጋን ለማዘጋጀት አይፈቀድላቸውም፡፡
ሴቶቹ የኢየሱስ ሥጋ ላይ ለማድረግ ሽቱ ይዘው ወደ መቃብሩ ተመለሱ፡፡
‹‹ከእሑድ ጠዋት በፊት››
‹‹ሴቶቹ ወደ መቃብሩ ደረሱ››
ከገደል ዐለት ተፈልፍሎ የተሠራ መቃብር፡፡
ይህ ሉቃስ 23፥56 ላይ ያዘጋጁት ሽቱ ነው፡፡
‹‹ድንጋዩን አዩ››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰው ድንጋዩን አንከባልሎት››
ይህ የመቃብሩን መግቢያ በር መዝጋት የሚችል ትልቅ፣ የተጠረበና ክብ ትልቅ ድንጋይ ነው፡፡ ያንን ለማንከባለል ብዙ ሰው ይጠይቃል፡፡
ያላገኙት እዚያ ስላልነበረ መሆኑን በግልጽ ማመልከት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የጌታ ኢየሱስ ሥጋ እዚያ አልነበረም››
መላእክት ተገልጠው ለሴቶቹ መናገር ጀመሩ
ይህ ሐረግ ጥቅም ላይ የዋለው ታሪኩ ውስጥ አዲስ ሁኔታ መጀመሩን ለማመልከት ነው፡፡ ቋንቋህ ይህን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ ላይ ተጠቀምበት፡፡
‹‹በጣም ፈሩ››
‹‹ወደ መሬት በጣም ዝቅ›› ይህ የሚያመለክተው ለሰዎቹ ያላቸውን አክብሮት ነው፡፡
x
መላእክቱ ለሴቶቹ መናገር አበቁ
‹‹ግን እርሱ እንደ ገና ሕያው ሆኖአል›› እዚህ ላይ፣ ‹‹ተነሣ›› የሚለው፣ ‹‹እንደ ገና ሕያው መሆንን›› ያመለክታል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምክንያቱም እግዚአብሔር እንደ ገና ሕያው አድርጐታል››
‹‹የነገራችሁን አስታውሱ››
‹‹እናንተ›› ብዙ ቁጥር ሲሆን ሴቶቹንና በተጨማሪም ሌሎቹን ደቀ መዛሙርት ሊያመለክት ይችላል፡፡
ይህ ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅስ መጀመሪያ ነው፡፡ ዩዲቢ ላይ እንዳለው በቀጥተኛ ጥቅስ ሊተረጐም ይችላል፡፡
‹‹ይገባዋል›› የሚለው እንደዚያ እንዲሆን እግዚአብሔር በመወሰኑ በእርግጥ መሆኑ የማይቀር ነገር ማለት ነው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱን ለሚሰቅሉ ክፉ ሰዎች የሰውን ልጅ አሳልፈው መስጠታቸው አስፈላጊ ነበር››
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› ኀይል ወይም ቁጥጥርን ያመለክታል፡፡
አይሁድ ማንኛውንም የቀኑን ክፍል እንደ ቀን ይቆጥራሉ፡፡ ስለዚህም የተቀበረበትንና የሰንበትን ቀን በማስከተሉ ኢየሱስ የተነሣበት ቀን ‹‹ሦስተኛ ቀን›› ተብሏል፡፡
ሴቶቹ መቃብሩ ውስጥ ያዩትን ለሐዋርያት ለመናገር ሄዱ፡፡
እዚህ ላይ፣ ‹‹ቃል›› ኢየሱስ የተናገረውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢየሱስ የተናገረውን አስታውሱ››
‹‹ዐሥራ አንዱ ሐዋርያትና ከእነርሱ ጋር የነበሩ ደቀ መዛሙርት››
ይሁዳ ከዐሥራ ሁለቱ ተለይቶ ኢየሱስን አሳልፎ በመስጠቱ ሉቃስ ዐሥራ አንዱን ሲያመለክት ይህ የመጀመሪያ ጊዜ ነው፡፡
ቃሉ እዚህ ጥቅም ላይ የዋለው በዋናው ታሪክ መስመር የገባ መኖሩን ለማመልከት ነው፡፡ እዚህ ላይ ሉቃስ ከመቃብር መጥተው እዚያ የሆነውን ለሐዋርያት የተናገሩ የአንዳንድ ሴቶችን ስም ይሰጣል፡፡
‹‹ሐዋርያቱ ሴቶቹ ጅል ነገር እየተናገሩ እንደሆነ አሰቡ››
ይህ ሐረግ ጴጥሮስን ከሌሎቹ ሐዋርያት ያነጻጽራል፡፡ ሴቶቹ የተናገሩትን አላቃለለውም፤ ግን ለራሱ ለማየት ወደ መቃብሩ ሮጠ፡፡
ይህ አነጋገር፣ ‹‹ማድረግ ጀመረ›› ማለት ነው፡፡ ማድረግ በጀመረ ጊዜ ጴጥሮስ ተቀምጦ ይህን ወይም ቆሞ የነበረ መሆኑ አስፈላጊ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ጀመረ››
ከዐለት የተፈለፈለው መቃብር በጣም ዝቅ ያለ ስለ ነበር ውስጡ ያለውን ለማየት ጴጥሮስ ዝቅ ማለት ነበረበት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከወገቡ ጐንበስ ብሎ››
‹‹በፍታው ብቻ›› ይህ የሚያመለክተው ሉቃስ 23፥53 ላይ ሲቀበር ኢየሱስ ላይ ተጠቅልሎ የነበረውን ጨርቅ ነው፡፡ የኢየሱስ ሥጋ እዚያ አለመኖሩን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢየሱስ ተጠቅልሎበት የነበረው ጨረቅ፣ ኢየሱስ ግን እዚያ አልነበረም››
‹‹ወደ ቤቱ ተመለሰ››
ሁለት ደቀ መዛሙርት በኤማሁስ መንገድ ላይ ናቸው፡፡
ጸሐፊው ይህን ቃል የተጠቀመው አዲስ ሁኔታ መጀመሩን ለማመልከት ነው፡፡
‹‹ከደቀ መዛሙርቱ ሁለቱ››
‹‹በዚያው ዕለት›› ይህ የሚያመለክተው ሴቶች መቃብሩ ባዶ ሆኖ ያገኙበትን ቀን ነው፡፡
ይህ የከተማ ስም ነው፡፡
‹‹ዐሥራ አንድ ኪሎ ሜትር›› አንድ፣ ‹‹ስታዲያ›› 185 ሜትር ነው፡፡
ይህ ሐረግ እዚህ ጥቅም ላይ የዋለው ድርጊቱ የተጀመረበትን ለማመልከት ነው፡፡ የጀመረው ኢየሱስ ወደ እነርሱ የቀረበ ጊዜ ነበር፡፡ ቋንቋህ ይህን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ ተጠቀምበት፡፡
‹‹ራሱ›› የሚለው ቃል ለእነርሱ የተገለጠው፣ ስለ እርሱ እየተናገሩ የነበረው ኢየሱስ እንደ ነበር አጽንዖት ይሰጣል፡፡ እስከዚህ ጊዜ ድረስ ሴቶቹ መላእክቱን ቢያዩም ኢየሱስ ያየ ሰው አልነበረም፡፡
‹‹እንዳያውቁት ዐይናቸው ተጋርዶ ነበር›› የሰዎቹ ኢየሱስን የማወቅ ችሎታ እንደ መጋረጃ ተጋርዶ እንደ ነበር ተነግሯል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ ኢየሱስን እንዳያውቁ ዐይናቸውን የያዘው እግዚአብሔር እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እርሱን እንዳያውቁት አንዳች ነገር ሆኖ ነበር›› ወይም፣ ‹‹እግዚአብሔር እንዳያውቁት አድርጓቸው ነበር››
‹‹ለሁለቱ ሰዎች ኢየሱስ አላቸው››
ይህ የሰው ስም ነው፡፡
ቀለዮጳ ይህን ጥያቄ ያቀረበው ይህ ሰው በኢየሩሳሌም የተደረገውን ባለማወቁ መገረሙን ለመግለጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አንተ ብቻ መሆን አለብህ… በቀኖች››
ሁለቱ ሰዎች ለኢየሱስ መናገር ቀጥለዋል፡፡
ሮማውያን አይሁድን ይገዙ ነገር፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከጠላቶቻችን ከሮማውያን እስራኤልን ነጻ የሚያደርግ››
ይህ ለምን እስራኤልን ነጻ ያደርጋል ብለው እንደማያምኑ ተጨማሪ ምክንያት ያቀርባል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ያ የሚቻል አይመስልም ምክንያቱም››
ሁለቱ ሰዎች ለኢየሱስ መናገር አብቅተዋል፡፡
ይህ ኢየሱስን በተመለከተ የሆኑ ነገሮችን ሰዎቹ መረዳት ላለመቻላቸው ሌላ ምክንያት ያቀርባል፡፡
‹‹የእኛ ወገን የሆኑ››
በመቃብሩ የነበሩት ሴቶች ናቸው
‹‹በራእይ መላእክት››
ኢየሱስ ለሁለቱ ደቀ መዛሙርት እየተናገረ ነው፡፡
‹‹ልብ›› የሰውን አእምሮ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አእምሮአችሁ ለማመን የዘገዬ›› ወይም፣ ‹‹ለማመን የዘገያችሁ››
x
ከሁኔታው ሁለቱ ሰዎች ኢየሱስ ወደ ሌላ ቦታ የሚሄድ መስሏቸው ነበር፡፡ ምናልባትም እነርሱ ወደ መንደር ለመግባት ሲታጠፉ ኢየሱስ መንገዱን ቀጥሎ ይሆናል፡፡ ኢየሱስ በንግግሩ እንዳሳሳታቸው የሚያመለክት ፍንጭ የለም፡፡
ግድ ያሉት ለምን እንደሆነ መግለጽ ያስፈልግ ይሆናል፡፡ ምናልባትም ይህ ሐሳቡን ከመለወጡ በፊት ከእርሱ ጋር ረጅም ጊዜ መነጋገር መፈለጋቸውን የሚያመለክት ግነት ይሆናል፡፡ ‹‹ግድ አሉት›› ጉልበትንም የሚጨምር ቢሆንም፣ በቃላቸው ብቻ አጥብቀው ለመኑት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከእነርሱ ጋር እንዲያድር አጥብቀው ለመኑት››
የአይሁድ ቀን የሚያበቃው ፀሐይ ስትጠልቅ ነው
‹‹ኢየሱስ ወደ ቤት ገባ››
‹‹ከሁለቱ ደቀ መዛሙርት ጋር አደረ››
ይህ ሐረግ እዚህ ጥቅም ላይ የዋለው ታሪኩ ውስጥ አስፈላጊ ሁኔታ መጀመሩን ለማመልከት ነው፡፡ ቋንቋህ ይህን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ ተጠቀምበት፡፡
ይህ እርሾ የገባበት እንጀራ ነው፡፡ በአጠቃላይ ምግብን የሚያመለክት አይደለም፡፡
‹‹ስለ እርሱ አመሰገነ›› ወይም፣ ‹‹ስለ እርሱ እግዚአብሔርን አመሰገነ፡፡
‹‹ዐይናቸው›› ማስተዋላቸውን ይወክላል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዚያም አስተዋሉ›› ወይም፣ ‹‹ከዚያም ተረዱ››
‹‹ለይተው ዐወቁት›› እነዚህ ደቀ መዛሙርት ከሞቱም በፊት ያወቁት ነበር፡፡
ይህም ማለት በድንገት ከዚያ ጠፋ ማለት ነው፡፡ የማይታይ ሆነ ማለት አይደለም፡፡
በጥያቄ የተጠቀሙት ከኢየሱስ ጋር በተገኙ ጊዜ ምን ያህል ተገርመው እንደ ነበር አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ከኢየሱስ ጋር ይነጋገሩ በነበረ ጊዜ የተሰማቸውን ሲገልጡ ውስጣቸው እሳት ይቀጣጠል እንደ ነበር ተናግረዋል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ልባችን ይቃጠል ነበር… ቅዱሳት መጻሕፍት››
ሁለቱ ሰዎች እርስ በርስ ይነጋገሩ ነበር፡፡ ‹‹እኛ›› የሚለው ቃል ሁለትን ያመለክታል፤ ይህን ልዩነት የሚቀበሉ ቋንቋዎችን ያካትታል፡፡
ኢየሱስ መጽሐፍ ወይም ጥቅልል ጽሑፍ አልከፈተም፡፡ ‹‹ከፈተ›› የሚለው የሚያመለክተው የእነርሱን መረዳት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቅዱሳት መጻሕፍትን ሲገልጥልን›› ወይም፣ ‹‹ቅዱሳት መጻሕፍትን ለማስተዋል ሲያስችለን››
ሁለቱ ሰዎች ስለ ኢየሱስ ለመናገር ኢየሩሳሌም ወደ ነበሩት ዐሥራ አንዱ ደቀ መዛሙርት ሄዱ፡፡
‹‹እነርሱ›› የሚለው ሁለቱን ሰዎች ያመለክታል፡፡
‹‹ብድግ አሉ›› ወይም፣ ቆሙ››
‹‹ዐሥራ አንዱ… ከእነርሱ ጋር የነበሩት ሁለቱን ሰዎች አሉአቸው››
ይህ የኢየሱስን ሐዋርያት ያመለክታል፡፡ ይሁዳ ከእንግዲህ ከእነርሱ ጋር አልተቆጠረም
‹‹ስለዚህ ሁለቱ ሰዎች ነገሩአቸው››
ይህ የሚያመለክተው ወደ ኤማሁስ እየሄዱ በነበረ ጊዜ ኢየሱስ ሲገለጥላቸው የሆነውን ነው፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኢየሱስን እንዴት እንዳወቁት››
‹‹ኢየሱስ እንጀራውን ሲቆርስ›› ወይም፣ ‹‹ኢየሱስ እንጀራውን ሲባርክ››
ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ታየ፡፡ ቀደም ሲል ሁለቱ ሰዎች ሥራ አንዱ ወደ ነበሩበት ቤት ሲደርሱ ኢየሱስ ከእነርሱ ጋር አልነበረም፡፡
‹‹ራሱ›› የሚለው ቃል ኢየሱስና ኢየሱስ በተገለጠ ጊዜ የነበረው መገረም ላይ ያተኩራል፡፡ ብዙዎቻቸው ከትንሣኤው በኋላ አላዩትም ነበር፡፡
‹‹በእነርሱ መካከል››
‹‹ሰላም ይሁንላችሁ›› ወይም፣ ‹‹እግዚአብሔር ሰላም ይስጣችሁ›› ‹‹እናንተ›› የሚለው ብዙ ቁጥር ነው፡፡
‹‹ግን›› ጠንካራ ንጽጽር ያመለክታል፡፡ ኢየሱስ በሰላም እንዲሆኑ ነግሮአቸው ነበር፤ እነርሱ ግን በጣም ፈርተዋል፡፡
‹‹ተሸበሩ፤ ፈሩ›› ሁለቱ ሐረጐች ተመሳሳይ ቢሆኑም በአንድነት የቀረቡት ምን ያህል እንደ ፈሩ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
‹‹መንፈስ እንዳዩ አሰቡ›› ኢየሱስ በእርግጥ ሕያው መሆኑን ገና አልተረዱም፡፡
እዚህ ላይ የሚያመለክተው የሞተ ሰው መንፈስን ነው፡፡
ኢየሱስ በጥያቄ የተጠቀመው ሊያጽናናቸው ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹አትፍሩ››
ኢየሱስ በጥያቄ የተጠቀመው በመጠኑ ሊገሥጻቸው ነው፡፡ እርሱ ሕያው መሆኑን እንዳይጠራጠሩ ኢየሱስ ነገራቸው፡፡ ‹‹ልብ›› የሰውን አእምሮ ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በአእምሮአችሁ አትጠራጠሩ›› ወይም፣ ‹‹መጠራጠራችሁን አቁሙ››
እርሱን በመዳሰስ መንፈስ እንዳይደለ እንዲያረጋግጡ ኢየሱስ ጠየቃቸው፡፡ እነዚህን ሁለት ዐረፍተ ነገሮች ማጣመርና ቅደም ተከተላቸውን መለወጥ ይጠቅም ይሆናል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዳሰሱኝና ሥጋና አጥንት እንዳለኝ እዩ፣ መንፈስ ግን ያ የለውም››
ይህ አካልን ለማመልከት የተለመደ መንገድ ነው፡፡
እጆቹና እግሮቹ በተሰቀለ ጊዜ የሚስማር ምልክት ስለሚኖራቸው በእርግጥ ኢየሱስ መሆኑን ያረጋግጣሉ፡፡ ይህን የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእጆቹና በእግሮቹ ላይ የነበሩ ቁስሎች››
‹‹በጣም ደስ ብሎአቸው ስለ ነበር በእርግጥ እውነት መሆኑን ገና አላመኑም ነበር››
ኢየሱስ ይህን ያደረገው አካል እንዳለው ለማሳየት ነበር፡፡ መንፈሶች ምግብ አይበሉም፡፡
‹‹በእነርሱ ፊት›› ወይም፣ ‹‹እነርሱ እያዩ››
‹‹በፊት ከእናንተ ጋር እያለሁ››
ይህን በሌላ መልኩ መተርጐም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እግዚአብሔር የተጻፈውን ሁሉ ይፈጽመዋል… መዝሙሮች›› ወይም፣ ‹‹እግዚአብሔር የተጻፈውን ሁሉ ያደርገዋል… መዝሙሮች እንዲፈጸሙ››
‹‹በሙሴ ሕግ›› ‹‹በነቢያት›› እና፣ ‹‹በመዝሙር መጻሕፍት›› የዕብራይስጡ መጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የተለመዱ ስሞች ናቸው፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽና የተለመዱ መጠሪያዎች መጠቀም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሙሴ በሕግ የጻፈው ሁሉ፣ ነቢያት የጻፉት ሁሉ፣ በመዝሙር መጻሕፍት ስለ እኔ የተጻፈው ሁሉ››
‹‹አእምሮአቸውን ከፈተላቸው›› ቅዱሳት መጻሕፍትን መረዳት አስቻላቸው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ከዚያም ቅዱሳት መጻሕፍትን እንዲረዱ አስቻላቸው››
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ይህ ከብዙ ጊዜ በፊት ሰዎች የጻፉት ነው››
በዚህ ቁጥር፣ ‹‹መነሣት›› እንደ ገና ሕያው መሆን ማለት ነው፡፡ ‹‹ከሙታን›› የሚለው ከምድር በታች ያሉ የሞቱ ሰዎችን ሁሉ ያመለክታል፡፡
አይሁድ ማንኛውንም የቀን ክፍል እንደ ቀን ይቆጥራሉ፡፡ ስለዚህም የተቀበረበትንና የሰንበትን ቀን ቀድሞ በመምጣቱ ኢየሱስ የሞተበት ቀን፣ ‹‹ሦስተኛ ቀን›› ተብሏል፡፡ ሉቃስ 24፥7 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የክርስቶስ ተከታዮች ንስሐ መግባትና ለኃጢአታቸው በኢየሱስ ስም የእግዚአብሔር ይቅርታ እንደሚያስፈልጋቸው በየአገሩ ላሉ ሕዝብ ሁሉ መስበክ አለባቸው››
‹‹ስሙ›› የእርሱን ሥልጣን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በክርስቶስ ሥልጣን››
‹‹ለየአገሩ ሁሉ›› ወይም፣ ‹‹ለሰው ዘር ሁሉ››
‹‹ከኢየሩሳሌም አንሥቶ››
ኢየሱስ ለደቀመዛሙርት መናገር ቀጥሏል፡፡
‹‹ስለ እኔ ያያችሁት እውነት መሆኑን ለሌሎች መናገር አለባችሁ›› ደቀመዛሙርት የኢየሱስን ሕይወት፣ ሞትና ትንሣኤ ተመልክተዋል፤ ስለዚህ እርሱ ያደረገውን ለሌሎች መናገር ይችላሉ፡፡
‹‹አባቴ እሰጣችኋለሁ ያለውን እሰጣችኋለሁ›› እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስን እንደሚሰጥ ቃል ገብቷል፡፡ ዩዲቢ ይህን የበለጠ ግልጽ ያደርገዋል፡፡
ይህ አስፈላጊ የእግዚአብሔር መጠሪያ ነው፡፡
ሰው ልብስ እንደሚለብስ የእግዚአብሔር ኀይል ይሸፍናቸዋል፡፡ ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ኀይል ትቀበላላችሁ››
‹‹ከሰማይ›› ወይም፣ ‹‹ከእግዚአብሔር››
‹‹ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ከከተማ ውጪ ወሰዳቸው››
ይህ ካህናት ሕዝብን ሲባርኩ የሚያደርጉ ነው፡፡
‹‹እንዲህ ተደረገ›› ይህ ታሪኩ ውስጥ አዲስ ሁኔታ ያስተዋውቃል፡፡
‹‹እግዚአብሔር ለእነርሱ መልካም እንዲያደርግ እየጠየቀ ሳለ››
x
እነዚህ ቁጥሮች ታሪኩ ፍጻሜ ላይ ደቀ መዛሙርቱ ያደረጉትን ቀጣይ ድርጊት ይነግሩናል፡፡
‹‹ደቀ መዛሙርቱ ለኢየሱስ ሰገዱ››
‹‹ከዚያም ተመለሱ››
ይህ ሁልጊዜ ወደ ቤተ መቅደሱ ግቢ ይሄዱ እንደ ነበር ለመግለጽ ግነት ነው፡፡
ወደ ቤተ ቅደስ መግባት የሚፈቀድላቸው ካህናት ብቻ ነበሩ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቤተ መቅደሱ ግቢ ውስጥ››
‹‹እግዚአብሔርን አመሰገኑ››
ይህ እግዚአብሔር ሰማያትንና ምድርን ከመፈጠሩ በፊት የነበረውን በጣም የመጀመሪያ ጊዜን ያመለክታል።
ይህ ኢየሱስን ያመለክታል ፡፡ ከተቻለ እንደ “ቃሉ” ይተርጉሙ። በቃሉዎ ውስጥ “ቃል” አንስታይ ከሆነ ፣ “ቃል ተብሎ የተጠራው” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል ፡፡
ይህ ከነቃ ግስ ጋር ሊተረጎም ይችላል። አት: - “እግዚአብሔር ሁሉንም ነገሮች በእርሱ አድርጎ ሠራው” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር / ገባሪ ወይም አንቀፅ)
ይህ ከነቃ ግስ ጋር ሊተረጎም ይችላል። አት: - “እግዚአብሔር ያለ እሱ ምንም ነገር አልሠራም” ወይም “እግዚአብሔር ሁሉንም ነገር ከሱ ጋር አደረገ” (ይመልከቱ።
እዚህ “ሕይወት” ሁሉም ነገር እንዲኖረን የሚያደርግ ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - “ቃል ተብሎ የተጠራው እርሱ ሁሉ በሕይወት እንዲኖር ያደረገው” (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ለ “ሕይወት” አጠቃላይ ቃል ይጠቀሙ ፡፡ የበለጠ ዝርዝር መሆን ካለብዎ እንደ “መንፈሳዊ ሕይወት” ይተረጉሙ ፡፡
“ብርሃን” ማለት የእግዚአብሔር መገለጥ ዘይቤ ነው ፡፡ በጨለማ ውስጥ ያለውን ነገር እንደሚገልጥ ብርሃን ስለ እግዚአብሔር እውነቱን ገልጦልን ነበር (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር) ፡፡
ጨለማ ብርሃንን ሊያበራ እንደማይችል ሁሉ ፣ ክፉ ሰዎችም እንደ ብርሃን ያለ እግዚአብሔርን የእግዚአብሔርን እውነት ለመግለጥ አልከለከሉም ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እዚህ “ብርሃን” በኢየሱስ ውስጥ የእግዚአብሔር መገለጥ ምሳሌ ነው ፡፡ አት: - “ኢየሱስ እውነተኛውን የእግዚአብሔር ብርሃን እንዴት እንደ ሆነ አሳይ” (የበለስ_ማይታፎርን ይመልከቱ)
እዚህ “ብርሃን” ኢየሱስን እውነተኛ የእግዚአብሔር መገለጥን የሚወክል ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - "እንደ እውነተኛ ብርሃን" (ይመልከቱ: የበለስ_ማይታፎር)
ምንም እንኳን እርሱ በዚህ ዓለም ውስጥ ቢሆን ፣ እና እግዚአብሔር ሁሉንም ነገሮች በእርሱ አማካይነት የፈጠረው ፣ ሰዎች አሁንም አላወቁም ”
“ዓለም” በዓለም ለሚኖሩት ሁሉ የሚታወቅ ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - “ሕዝቡ በእርግጥ እርሱ ማን እንደሆነ አላወቁም ነበር” (ይመልከቱ ፡፡
የገዛ አገሩ መጣ ፤ የገዛ ወገኖቹም አልተቀበሉትም ”
ይህ ማለት አንድን ሰው መቀበል ማለት ነው ፡፡ አንድ ሰው እንግዳ ሲቀበሉ ይቀበሏቸዋል እናም ከእነሱ ጋር ወዳጅነት ለመመሥረት ተስፋ በማድረግ በክብር ይቀበላቸዋል ፡፡
ይህ ማለት ኢየሱስን እንደ አዳኝ ማመን እና እሱን በሚያከብር መንገድ መኖር ማለት ነው ፡፡
“ስም” የሚለው ቃል ለኢየሱስ ማንነት እና ስለ እርሱ ሁሉም ነገር የሚጠቁም ቃል ነው ፡፡ አት: - “ኢየሱስ”
ሥልጣናቸውን ሰጣቸው ወይም “ለእነሱ አስችሎታል”
“ልጆች” የሚለው ቃል ከእግዚአብሄር ጋር ያለንን ግንኙነት የሚወክል ዘይቤያዊ አነጋገር ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ኢየሱስን የሚያመለክተው ዘይቤ ነው ፡፡ እግዚአብሔር ምን ዓይነት አምላክ መሆኑን የሚገልጥ እሱ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
የማይገባን በእኛ ላይ ደግነት የተሞላ "
ዮሐንስ እየተናገረ ያለው ስለ ኢየሱስ ነው ፡፡ “ከእኔ በኋላ ይመጣል” የሚለው ሐረግ ማለት የዮሐንስ አገልግሎት ቀድሞውኑ ተጀምሮ የኢየሱስ አገልግሎት በኋላ ይጀምራል ፣ ከዮሐንስ በኋላ ፡፡
ከእኔ ይበልጣል ”ወይም“ ከእኔ ይበልጥ አስፈላጊ ነው ”
እርሱ ከእኔ በፊት ነበረና
ይህ ቃል ማለቂያ የሌለውን የእግዚአብሔርን ጸጋ ያመለክታል ፡፡
"በበረከት በበረከት"
ይህ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
እዚህ ላይ “አይሁዶች” የሚለው ቃል “የአይሁድ መሪዎችን” ይወክላል ፡፡ አት: - “የአይሁድ መሪዎች ከኢየሩሳሌም ወደ እርሱ ላኩ” (የበለስ_ስኔክዶቼን ይመልከቱ)
ሁለተኛው ሐረግ በአሉታዊ ቃላት ውስጥ የመጀመሪያው ሐረግ የሚናገረው ተመሳሳይ በሆነ አነጋገር ነው ፡፡ ይህ ዮሐንስ እውነቱን እንደሚናገር ያጎላል ፡፡ አት: - "እሱ በነፃነት እውነቱን ነግሯቸዋል" (የበለስ_ፓሎሊዝም እና የበለስ_ቁጥር ችግሮች) ይመልከቱ
አንተ ክርስቶስ አይደለህምን? ታዲያ አንተ ክርስቶስ አይደለህምን? ምን ይሆናል? ምን ታደርጋለህ?
ዮሐንስ ከካህናቱና ከሌዋውያኑ ጋር መነጋገሩን ቀጠለ ፡፡
“ካህናቱና ሌዋውያኑ ዮሐንስን”
ዮሐንስ ሳይሆን ካህናቱ እና ሌዋውያኑ (ተመልከት የበለስ_ቁጥር)
"ዮሐንስ አለ"
ዮሐንስ እየተናገረ ያለው የኢሳይያስ ትንቢት ስለ ራሱ ነው ፡፡ እዚህ “ድምፅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በምድረ በዳ የሚጮኸውን ሰው ነው ፡፡ አት: - "እኔ በምድረ በዳ የምጮኽ እኔ ነኝ" (የበለስ_አስማሚነት ይመልከቱ)
እዚህ “መንገድ” የሚለው ቃል እንደ ዘይቤ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ አት: - “አስፈላጊ ለሆነ ሰው የሚጠቀመውን መንገድ እንደሚያዘጋጁ ሰዎች ለጌታ መምጣት ዝግጁ ይሁኑ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ዮሐንስን የጠየቁት ሰዎች ይህ የመነሻ መረጃ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ ዳራ | የጀርባ መረጃ)
ቁጥር 28 ስለታሪኩ መቼት ዳራ ይነግረናል ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
ከሄድኩ በኋላ ይነግራችኋል ”
የባሪያ ወይም የአገልጋይነት ሥራ ‹ጫማውን መፍታት› ሥራው ዘይቤ ነው ፡፡ ዮሐንስ እየተናገረው ያለው ለኢየሱስ የአገልጋይ የሆነውን በጣም መጥፎ ተግባር እንኳን ለማከናወን ብቁ እንዳልሆነ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ የእግዚአብሔርን ፍጹም መስዋት የሚወክል ዘይቤ ነው ፡፡ ኢየሱስ “የእግዚአብሔር በግ” ተብሎ ተጠርቷል ምክንያቱም የሰዎችን ኃጢአት ለመክፈል ስለተሠዋ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“ዓለም” የሚለው ቃል ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን በዓለም ያሉ ሰዎችን ሁሉ ያመለክታል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
በ 1፡14 ውስጥ እንዳደረጉት ይተረጉሙ ፡፡
"መውረድ"
ይህ ሐረግ ምሳሌ ነው። “መንፈስ” ልክ እንደ ርግብ በሰው ላይ እንደሚወርድ ርምጃ ይወርዳል። (ይመልከቱ: የበለስ_ሲሚል)
“ሰማይ” የሚለው ቃል “ሰማዩን” ያመለክታል ፡፡
የዚህ ጽሑፍ አንዳንድ ቅጂዎች “የእግዚአብሔር ልጅ” ይላሉ ፣ ሌሎች “የእግዚአብሔር የተመረጠ” ይላሉ (ይመልከቱ:
ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
ይህ ሌላ ቀን ነው። ዮሐንስ ኢየሱስን ያየው ሁለተኛው ቀን ነው ፡፡
ይህ የእግዚአብሔርን ፍጹም መስዋት የሚወክል ዘይቤ ነው ፡፡ ኢየሱስ “የእግዚአብሔር በግ” ተብሎ ተጠርቷል ምክንያቱም የሰዎችን ኃጢአት ለመክፈል ስለተሠዋ ነው ፡፡ በ 1 29 ውስጥ ይህንን ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
"ሰዓት 10" ይህ ሐረግ ከሰዓት በፊት ፣ ጨለማ ከመጀመሩ በፊት ፣ ወደ ሌላ ከተማ ምናልባትም 10 ሰዓት አካባቢ ለመጓዝ ዘግይቶ የሚዘገይ ጊዜን ያመለክታል ፡፡
እነዚህ ቁጥሮች ስለ እንድርያስ እና ወንድሙን ጴጥሮስን ወደ ኢየሱስ እንዳመጣ መረጃ ይሰጡናል ፡፡ ይህ የሆነው በ 1 37 ውስጥ ኢየሱስ የት እንደሚቀመጥ ለማየት ከመሄዱ በፊት ነበር ፡፡
ይህ መጥምቁ ዮሐንስ አይደለም። “ዮሐንስ” በጣም የተለመደ ስም ነበር ፡፡
ይህ ስለ ፊል ፊሊጶስ የዳራ መረጃ ነው። (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
"ናትናኤል ፊልጶስን“
ይህ ማስታወሻ አፅን .ትን ለመጨመር በጥያቄ መልክ ይታያል። አት: - “ምንም ጥሩ ነገር ከናዝሬት ሊወጣ አይችልም!” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር | አጻጻፍ ጥያቄ)
ይህ በአዎንታዊ መንገድ ሊገለጽ ይችላል ፡፡ አት: - “ሙሉ በሙሉ እውነተኛው ሰው” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር | ጥቅስ)
ናታኒኤል ኢየሱስ ከዚህ በፊት ሳያውቀው ሳያውቅ ኢየሱስ “የእግዚአብሔር ልጅ” ነው ብሏል ፡፡
ይህ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
ይህ ማስታወሻ አፅን .ት ለመስጠት በጥያቄ መልክ መልክ ይታያል። 'ከበለሱ በታች አየሁህ በማየህ አምናለሁ!
የሚከተለው የሚከተለው አስፈላጊ እና እውነት መሆኑን በቋንቋዎ አፅንዎት በመስጠት ይህንን ይተረጉሙ ፡፡
ኢየሱስ እና ደቀመዛሙርቱ ወደ ሠርግ ተጋብዘዋል ፡፡ እነዚህ ቁጥሮች ስለ ታሪኩ መቼት መነሻ (ዳራ) ይሰጣሉ ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
ብዙ ተርጓሚዎች ይህንን ፊልሙን የሚያነቡት ኢየሱስ ፊል Philipስን እና ናትናኤልን እንዲከተሉት ከጠራ በሦስተኛው ቀን ነው ፡፡ የመጀመሪያው ቀን በዮሐንስ 1 35 ውስጥ እና ሁለተኛው በዮሐንስ 1፡43 ውስጥ ይገኛል ፡፡
ይህ በገባ ቅርጸት ሊገለጽ ይችላል ፡፡ አት: - “አንድ ሰው ኢየሱስንና ደቀ መዛሙርቱን ወደ ሠርጉ ጋብዛቸው” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ይህ ማርያምን ያመለክታል ፡፡ አንድ ልጅ እናቱን በ “ቋንቋዎ” እናቱን “ሴት” ብሎ መጥራቱ ተገቢ ያልሆነ ከሆነ ፣ ጨዋ የሆነ ሌላ ቃል ይጠቀሙ ፣ ወይም ይተውት።
ይህ ጥያቄ አፅን toት እንዲሰጥ ተጠየቀ ፡፡ አት: - “ይህ ከእኔ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም” ወይም “ምን ማድረግ እንዳለብኝ መንገር የለብዎትም” ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“ጊዜ” የሚለው ቃል ተዓምራትን በመፈፀም እርሱ መሲህ መሆኑን ለማሳየት ለኢየሱስ ትክክለኛ ጊዜ የሚወክል ቃል ነው ፡፡ አት: - “አንድ ትልቅ ነገር የማደርግበት ጊዜ ገና አይደለም”
"ከ 80 እስከ 120 ሊ." “ሜትሬት” 40 ሊትር ያህል ፈሳሽ ነበር። (ይመልከቱ: መተርጎም_ብላumeም)
ይህ ማለት "ወደ ላይኛው ጫፍ" ወይም "ሙሉ በሙሉ" ማለት ነው ፡፡
ይህ ለምግብ እና ለመጠጣት ኃላፊ የሆነውን ሰው ያመለክታል ፡፡
ይህ የዳራ መረጃ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
ከመጠን በላይ አልኮል በመጠጣት ምክንያት ርካሽ በሆነ ወይን ጠጅ እና ውድ በሆነ ወይን መካከል ያለውን ልዩነት መናገር አለመቻል
ይህ ቁጥር የዋናው የታሪክ መስመር አካል አይደለም ፣ ይልቁንም ስለ ታሪኩ አስተያየት ይሰጣል ፡፡ (ይመልከቱ: ጽሑፍ_አዳዲስ | የአዲስ ክስተት መግቢያ)
ይህ የቦታ ስም ነው
እዚህ “ክብር” የኢየሱስን ታላቅ ኃይል ያመለክታል ፡፡ አት: - "ኃይሉን አሳይቷል"
ይህ ማለት ከከፍተኛ ቦታ ወደ ዝቅተኛ ቦታ ተጓዙ ማለት ነው ፡፡ ካና ከ ቅፍርናሆም በስተደቡብ ምዕራብ እና ከፍታ ላይ ነው ፡፡
“ወንድሞች” የሚለው ቃል ወንድሞችንና እህቶችን ያጠቃልላል ፡፡ ሁሉም የኢየሱስ ወንድሞችና እህቶች ከእርሱ በዕድሜ ያነሱ ነበር።
ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ወደ ቤተ መቅደስ ወደ ኢየሩሳሌም ወጡ።
ይህ ማለት ከዝቅተኛ ቦታ ወደ ከፍተኛ ቦታ ተጓዙ ማለት ነው ፡፡ ኢየሩሳሌም የተገነባው በአንድ ኮረብታ ላይ ነው።
የሚቀጥለው ቁጥር እነዚህ ሰዎች በቤተመቅደሱ ግቢ ውስጥ እንደነበሩ ግልፅ ያደርግልናል ፡፡ አካባቢው ለአምልኮ እንጂ ለንግድ አይደለም ፡፡
ሰዎች በቤተ መቅደሱ አደባባይ ውስጥ እንስሳትን እየገዙ ለእግዚአብሔር መስዋእት ያደርጉ ነበር ፡፡
የአይሁድ ባለሥልጣናት ገንዘባቸውን ከ “ገንዘብ ለዋጮች” ልዩ ገንዘብ እንዲለውጡ እንስሳትን ለመሥዋዕት ለመግዛት የሚፈልጉ ሰዎችን ይጠይቁ ነበር ፡፡
ይህ ቃል በመጀመሪያ በተከናወነው ሌላ ነገር ምክንያት የተከሰተ ክስተትን ያመለክታል ፡፡ በዚህ ጊዜ ፣ ኢየሱስ ገንዘብ ለዋጮችን በቤተ መቅደስ ውስጥ ሲቀመጥ አየ ፡፡
በአባቴ ቤት ውስጥ ነገሮችን መግዛት እና መሸጥ አቁም ”
ይህ ኢየሱስ ቤተ መቅደሱን ለማመልከት የተጠቀመበት ሐረግ ነው ፡፡
ይህ ኢየሱስ ለእግዚአብሔር የሚጠቀም አንድ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
ይህ በገባ ቅርጸት ሊገለጽ ይችላል ፡፡ አት: - "አንድ ሰው ጽ writtenል" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ ቃል የሚያመለክተው ቤተ መቅደሱን የእግዚአብሔርን ቤት ነው ፡፡
“ይበላል” የሚለው ቃል “እሳት” የሚለውን ዘይቤ ያመለክታል ፡፡ ኢየሱስ ለቤተ መቅደሱ ያለው ፍቅር በውስጣቸው እንደሚቃጠል እሳት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ አንድ ነገር እውነት መሆኑን የሚያረጋግጥ ክስተት የሚያመለክት ነው።
ይህ ኢየሱስ በቤተ መቅደስ ገንዘብ ለዋጮች ላይ ያደረጋቸውን ድርጊቶች ይመለከታል ፡፡
ኢየሱስ የገዛ አካሉን ከሦስት ቀናት በኋላ እንደሚሞትና እንደሚነሳ መቅደስ ነው ፡፡ ይህንን ማፍረስ እና ህንፃን መገንባትን በሚገልፅ መንገድ ይተርጉሙ። ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱ ትክክለኛውን የቤተ መቅደስ ግንባታ እንዲያፈርሱ እያዘዛቸው አይደለም። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ማለት “እንደገና መገንባት” ወይም “መመለስ” ማለት ነው ፡፡
ቁጥር 21 እና 22 የዋናው የታሪክ መስመር አካል አይደሉም ፣ ይልቁንም በታሪኩ ላይ አስተያየት ሰጡ እና በኋላ ስለሚሆነው ነገር ይናገራሉ ፡፡ (ይመልከቱ: Writ_endofstory)
ለአርባ ስድስት ዓመታት ... ሶስት ቀናት - "46 ዓመት ... 3 ቀናት" (ይመልከቱ: በትርጉም_ቁጥር)
የአይሁድ ባለሥልጣናት ኢየሱስ ቤተ መቅደሱን አፍርሶ በሦስት ቀናት ውስጥ እንደገና ለመገንባት እንደሚፈልግ ለማሳየት የአይሁድ ባለሥልጣናት የተገነዘቡ መሆናቸውን ለማስረዳት ይህ አስተያየት በጥያቄ መልክ ይታያል ፡፡ አት: - "በሦስት ቀናት ውስጥ እንደገና መገንባት አይችሉም!" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እዚህ “ማመን” ማለት አንድን ነገር መቀበል ወይም እውነት መሆኑን ማመን ነው ፡፡
ይህ በ 2 17 ውስጥ ያለውን የኢየሱስን አባባል ይመለሳል ፡፡
"አሁን" የሚለው ቃል በታሪኩ ውስጥ ወደ አንድ አዲስ ክስተት ያስተዋወቀን ፡፡
እዚህ “ስም” የኢየሱስን ማንነት የሚወክል ስም ነው ፡፡ አት: - “በእሱ አመኑ” ወይም “በእርሱ አመኑ” (ዩዲቢ) ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
ተአምራት “ምልክቶች” ሊባሉም ይችላሉ ምክንያቱም እግዚአብሔር በአጽናፈ ዓለሙ ላይ ሙሉ ስልጣን ያለው ሁሉን ቻይ መሆኑን ለማሳየት እንደ ማስረጃ ተደርገው ይወሰዳሉ ፡፡
ኒቆዲሞስ ኢየሱስን ለማየት መጣ ፡፡
ይህ ቃል የታሪኩን አዲስ ክፍል ለማመልከት እና ኒቆዲሞስን ለማስተዋወቅ እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ (ይመልከቱ: መጻፍ_ድርድር)
እዚህ እኛ “እኛ” ብቸኛ ነው ፣ የሚያመለክተው ኒቆዲሞስን እና የአይሁድ ምክር ቤት አባላት ብቻ ነው ፡፡
ኢየሱስ እና ኒቆዲሞስ መናገራቸውን ቀጠሉ ፡፡
በ 1፡48 እንደተረጎማችሁት ተርጉሙት
“ከላይ የተወለደው” ወይም “ከእግዚአብሔር የተወለደ”
“መንግሥት” የሚለው ቃል ለእግዚአብሔር አገዛዝ ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር የሚገዛበት ቦታ” (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
ኒቆዲሞስ ይህ ሊሆን እንደማይችል ጎላ አድርጎ ለመግለጽ ይህንን ጥያቄ ተጠቅሟል ፡፡ አት: - “ሰው በእርግጥ ከሸመገለ በኋላ እንደገና ሊወለድ አይችልም!” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ኒቆዲሞስ ይህንን ጥያቄ ሁለተኛ ልደት የማይቻል ነው የሚለውን እምነት ለማጉላት ተጠቅሞበታል ፡፡ በርግጥ ለሁለተኛ ጊዜ ወደ እናቱ ማህፀን ውስጥ መግባት አይችልም! (የበለስ.
"እንደገና" ወይም "ሁለት ጊዜ"
ሕፃን ሲያድግ የሴቶች አካል
በ 3 3 ውስጥ እንዳደረጉት በተመሳሳይ መንገድ መተርጎም ይችላሉ ፡፡
ሁለት ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች አሉ-1) “በውሃ እና በመንፈስ ተጠመቁ” ወይም 2) “በአካል እና በመንፈሳዊ የተወለዱ” (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
“መንግሥት” የሚለው ቃል በአንድ ሰው ሕይወት ውስጥ ለእግዚአብሔር አገዛዝ ምሳሌ ነው ፡፡ አት: - “በሕይወቱ ውስጥ የእግዚአብሔርን አገዛዝ ሊያይ አይችልም” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ኢየሱስ ለኒቆዲሞስ መናገሩን ቀጠለ ፡፡
“መወለድ አለብዎት”
በምንጭ ቋንቋው ውስጥ ነፋስና መንፈስ አንድ ዓይነት ቃል ናቸው ፡፡ እዚህ ያለው ተናጋሪ ነፋሱን እንደ ሰው አድርጎ ይመለከታል ፡፡ አት: - “መንፈስ ቅዱስ በፈለገው ቦታ እንደሚነፍስ ነፋስ ነው” (ይመልከቱ ፡፡
ይህ ጥያቄ በመግለጫው ላይ አፅን addsት ይሰጣል ፡፡ AT: "ይህ ሊሆን አይችልም!" ወይም ይህ ሊከሰት አልቻለም! (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ጥያቄ በመግለጫው ላይ አፅን addsት ይሰጣል ፡፡ አት: - አንተ የእስራኤል መምህር ነህ ፣ ስለዚህ እነዚህን ነገሮች አለመረዳታቸውን ተገርሜያለሁ! " (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
በ 1 48 ውስጥ እንዳደረገው ይህንን ይተረጉሙ ፡፡
ኢየሱስ “እኛ” ሲል ኒቆዲሞስንም አላካተተም ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ኢየሱስ ለኒቆዲሞስ ምላሽ መስጠቱን ቀጠለ ፡፡
ይህ ጥያቄ የኒቆዲሞስን ክህደት ያጎላል ፡፡ አት: - “ስለ ሰማያዊ ነገሮች ብነግራችሁ በእርግጥ አታምኑም!” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
በሁለቱም ቦታዎች "እናንተ" ነጠላ አመልካች ነው
መንፈሳዊ ነገሮች
ይህ ማለት እግዚአብሔር የሚኖርበት ቦታ ማለት ነው
ይህ የምስል አነጋገር ምሳሌ (ምሳሌ) ይባላል። ሙሴ በምድረ በዳ የነሐሱን እባብ እንደ “እንዳነሳ” አንዳንድ ሰዎች ኢየሱስን “ከፍ ከፍ” ያደርጉታል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ሲሚል)
ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ ፣ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና ማውገዝ
ይህ ዓይነቱ ፍቅር ከእግዚአብሔር የሚመጣ እና ለሌሎች መልካም ላይ ያተኮረ ፍቅር ነው ፣ ምንም እንኳን በራሱ የማይጠቅም ቢሆንም። እግዚአብሔር ራሱ ፍቅር እና የእውነተኛ ፍቅር ምንጭ ነው ፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ማለት አንድ ዓይነት ማለት ናቸው ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአጽን saidት የተሰጠው ፣ በመጀመሪያ በአሉታዊ እና ከዚያም በአዎንታዊ ነው ፡፡ አንዳንድ ቋንቋዎች ትኩረትን በተለየ መንገድ ሊያመለክቱ ይችላሉ። AT: - እግዚአብሔር ልጁን ወደ ዓለም የላከው እውነተኛው ምክንያት እሱን ለማዳን ነበር (ይመልከቱ። የበለስ ምሳሌዎች እና በለስ
"መቅጣት"
የ"ነጻ" ብይን
ይህ አስፈላጊ የኢየሱስ ርዕስ ነው
ኢየሱስ ለኒቆዲሞስ ምላሽ መስጠቱን ጨረሰ
“ብርሃን” የሚለው ቃል በኢየሱስ ውስጥ ለተገለጠው የእግዚአብሔር እውነት ዘይቤ ነው ፡፡ “ዓለም” “በዓለም” ውስጥ ለሚኖሩት ሰዎች ሁሉ ተመሳሳይ ቃል ነው ፡፡ አት: - እንደ ብርሃን ያለ ሰው የእግዚአብሔርን እውነት ለሕዝቡ ገለጠ "(ይመልከቱ።
እዚህ “ጨለማ” በክርስቶስ ውስጥ የእግዚአብሔር መገለጥ “ብርሃን” ያልተቀበለ አካባቢ ለዚህ ምሳሌ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: በለስ
ይህ በገባ ቅርጸት ሊገለጽ ይችላል ፡፡ አት: - "ብርሃኑ እርሱ የሚያደርገውን ነገር እንዳያሳይ" ወይም ብርሃን ስራውን እንዳያበራ "(ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር / ገባሪ ወይም ህይዎት)
ይህ በገባ ቅርጸት ሊገለጽ ይችላል ፡፡ አት: - “ሰዎች ተግባሩን በግልፅ ሊያዩ ይችላሉ” ወይም “ሁሉም ሰው የሚያደርገውን ነገር በግልፅ ሊያይ ይችላል” (ይመልከቱ።
ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስ ከኒቆዲሞስ ጋር ከተነጋገረ በኋላ ነው ፡፡ ይህንን በ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ።
ይህ ቃል "ምንጮች" ማለት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: መተርጎም_ቁጥር)
ከዮርዳኖስ ወንዝ አጠገብ ያለ መንደር ወይም መንደር (ይመልከቱ: መተርጎም_ቁጥር)
በዚያ ስፍራ ብዙ ምንጮች ነበሩና ”
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። AT “ዮሐንስ ያጠምቃቸዋል” ወይም “እያጠመቀ ነበር” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር) ፡፡
ግልጽ ለማድረግ ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለጽ ይችላል። አት: - “የዮሐንስ ደቀ መዛሙርትና አንድ አይሁዳዊ ይከራከሩ ጀመር” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ቃላትን በመጠቀም የሚደረግ ትግል
በዚህ ሐረግ ውስጥ “ተመልከት” “በትኩረት!” የሚል ትርጉም ያለው ትእዛዝ ነው ፡፡ AT: - “እነሆ እርሱ ያጠምቃል” ወይም “እነሆ እሱ እሱ ያጠምቃል” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
"ማንም ካልሆነ በስተቀር ማንም ኃይል የለውም"
እዚህ “ሰማይ” እግዚአብሔርን ለማመልከት እንደ ተውላጠ ስም ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ ይህ በገባ ቅርጸት ሊገለጽ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ሰጠው” (የበለስ_ቁልፍ እና የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ “አንተ” ብዙ ነው ፣ እናም ዮሐንስ የሚናገራቸውን ሰዎች ሁሉ ያመለክታል። አት: - “ሁላችሁም” ወይም “ሁላችሁም” (የበለስ_አዎን ይመልከቱ) (ይመልከቱ: በለስ
ይህ በገባ ቅርጸት ሊገለጽ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር በፊቱ እንድመጣ ልኮኛል” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
መጥምቁ ዮሐንስ መናገሩን ቀጠለ ፡፡
እዚህ ላይ “ሙሽራይቱ” እና “ሙሽራይቱ” ዘይቤዎች ናቸው ፡፡ ኢየሱስ እንደ “ሙሽራይቱ” ነው ፣ ዮሐንስም “የሙሽራው” ጓደኛ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እንግዲያውስ በጣም ደስ ብሎኛል” ወይም “ስለዚህ እጅግ በጣም ደስ ይለኛል” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
“የእኔ” የሚለው ቃል የሚናገረውን መጥምቁ ዮሐንስን ነው ፡፡
“እርሱ” እሱ እያደገ የሚሄደው የሙሽራውን የኢየሱስን ነው ፡፡
"ከሰማይ የሚመጣ ከሁሉ ይልቅ የከበረ ነው"
ዮሐንስ ለማለት የፈለገው ዮሐንስ በምድር ላይ ስለተወለደ ና ኢየሱስ ከሰማይ ስለሆነና ከእሱ ይልቅ የከበረ ነው። "በዚህ ምድር የተወለደ ሁሉ በዚህ ምድር እንዳሉት ሁሉ ነው ደግሞም በዚህ ምድር ስለሚሆነው ይናገራል"
ይህ ልክ በመጀመሪያው ዓረፍተ ነገር እንደተገለጸው ነው። ዮሐንስ ለማጠንከር ይህንን ይናገራል።
ዮሐንስ ስለኢየሱስ እየተናገረ ነው። "ከሰማይ የሆነው በሰማይ ስላየው እና ስለሰማው ይናገራል።"
ጥቂቶች ብቻ ኢየሱስን እንዳመኑ ለማሳየት ዮሐንስ እዚህ ጋር ያጋንናል። "እጅግ ጥቂት ሰዎች በእርሱ ያምናሉ።"
"ኢየሱስ የሚናገረውን ያሚያምን ማንኛውም ሰው"
"ያስረግጣል" ወይም "ይስማማል"
መጥምቁ ዮሐንስ ንግግሩን ይጨርሳል።
"ይህ ኢየሱስ፥ እግዚአብሔር እንዲወክለው የላከው"
"የመንፈሱን ሙሉ ኃይል የሰጠው ለእሱ ነውና"
ኢነዚህ በእግዚአብሔር እና በኢየሱስ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚገልጹ አስፈላጊ መጠሪያዎች ናቸው
ይህ ማለት በእሱ ስልጣን ወይም ቁጥጥር ሥር መደረግ ማለት ነው።
"የሚያምን ሰው" ወይም "የሚያምን ማንኛውም ሰው"
“ቁጣ” የሚለው ቃል “ቅጣት” ከሚለው ግስ ጋር ሊተረጎም ይችላል። አት: - “እግዚአብሔር ይቀጣዋል”
ስለ ኢየሱስ እና ስለ ሳምራዊቷ ሴት የሚቀጥለው ታሪክ ይህ ክፍል ነው፡፡ እነዚህ ቁጥሮች ለዚህ የታሪኩ ክፍል ዳራ መረጃን ይሰጣሉ ፡፡
"ኢየሱስ ያደርገው ነበር ... ዮሐንስ (ምንም ቢሆን. . . ነበር)፣ ፈሪሳውያንም ስላገኘው ስኬት ሰሙ ፡፡ ፈሪሳውያኑ እንደሰሙ ባወቀ ጊዜ ከገሊላ ሄደ።
በዋና ዋና ክስተቶች ውስጥ እረፍትን ለማመልከት “አሁን” የሚለው ቃል እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ እዚህ ላይ ዮሐንስ የትረካው አዲስ ክፍል መንገር ይጀምራል ፡፡
ተለጣፊው ተውላጠ ስም “ራሱ” አጽን addsት የሚሰጠው እሱ የሚያጠምቀው ኢየሱስ ሳይሆን ደቀመዛሙርቱ ነው።
ሰሜናዊው የእስራኤል ሰሜናዊ ክፍል ውስጥ ሰማርያ የከተማዋ እና የአከባቢዋ ስም ነበር ፡፡ ክልሉ የሚገኘው በምዕራብ በሳሮን ሜዳ መካከል እና በስተ ምሥራቅ በዮርዳኖስ ወንዝ መካከል ነው ፡፡
በብሉይ ኪዳን ፣ ሰማርያ የሰሜናዊው የእስራኤል መንግሥት ዋና ከተማ ነበረች ፡፡ በኋላም በዙሪያዋ ያለው ክልል ሰማርያ ተባለ ፡፡
አሦራውያን ሰሜናዊውን የእስራኤል መንግሥት ሲቆጣጠሩ የሰማርያ ከተማን በመቆጣጠር አብዛኞቹን ሰሜናዊውን የእስራኤልን ግዛቶች ለቀው በመሄድ ወደ አሦር የተለያዩ ከተሞች ተጓዙ ፡፡
የተንቀሳቀሱትን እስራኤላውያን ለመተካት አሦራውያን ብዙ የውጭ አገር ዜጎች ወደ ሰማርያ ምድር አመጡ።
በዚያ አካባቢ የቀሩት አንዳንድ እስራኤላውያን ወደዚያ የሄዱት የባዕድ አገር ሰዎችን አገቡ ፤ ዘሮቻቸውም ሳምራውያን ተብለዋል።
አይሁዶች ሳምራውያንን ይንቃቸው ነበር ምክንያቱም እነሱ በከፊል አይሁድ ብቻ ስለነበሩ እና ቅድመ አያቶቻቸው አረማዊ አማልክትን ያመልኩ ስለነበረ ነው ፡፡
በአዲስ ኪዳን ጊዜያት የሰማርያ ክልል በሰሜን በኩል በገሊላ አውራጃ እንዲሁም በደቡብ በኩል በይሁዳ ምድር ይገኝ ነበር ፡፡
ያዕቆብ የይስሐቅና የርብቃ ምንታ ልጆች ታናሽ ልጅ ነበር ፡፡
የያዕቆብ ስም “ተረከዙን ይይዛል” ማለት ሲሆን ትርጉሙም “ያታልላል” ማለት ነው ፡፡ ያዕቆብ ሲወለድ መንትያ ወንድሙን ኤሳው ተረከዙን ተረከዙ ፡፡
ከብዙ ዓመታት በኋላ ፣ እግዚአብሔር የያዕቆብን ስም “እስራኤል” ብሎ ቀይሮታል ፣ ማለትም “ከእግዚአብሔር ጋር ታገለ” ፡፡
ያዕቆብ ብልህ እና አታላይ ነው ፡፡ የበኩር ወንድሙ ኤሳው የበኩር ልጅ በረከትን እና ውርስ መብቶችን ለመውሰድ መንገዶችን አገኘ ፡፡
ኤሳው ተቆጥቶ ሊገድለው አሰበ ፣ ስለዚህ ያዕቆብ የትውልድ አገሩን ለቅቋል ፡፡ ሆኖም ከዓመታት በኋላ ያዕቆብ ከሚስቱና ከልጆቹ ጋር ኤሳው ወደሚኖርበት ወደ ከነዓን ምድር ተመለሰ ፡፡ ቤተሰቦቻቸውም እርስ በእርሱ ተቀራርበው በሰላም ኖረዋል ፡፡
ያዕቆብ አሥራ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩት። ዘሮቻቸው አሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ሆኑ።
ያዕቆብ የሚባል ሌላ ሰው በማቴዎስ የትውልድ ሐረግ የዮሴፍ አባት እንደሆነ ተዘርዝሯል ፡፡
ዮሴፍ የአስራ አንድ ልጅ ሲሆን የእናቱ የራሔል የመጀመሪያ ልጅ ነው፡፡
ዮሴፍ የአባቱ ተወዳጅ ልጅ ነበር ፡፡
ወንድሞቹ ቀኑበት ለባርነት ሸጡት ፡፡
ዮሴፍ በግብፅ በነበረበት ጊዜ በሐሰት ተወንጅሎ እስር ቤት ገባ ፡፡
ዮሴፍ ብዙ ችግሮች ቢያጋጥሙትም ለአምላክ ታማኝ ነበር።
እግዚአብሔር በግብፅ ወደ ሁለተኛው ከፍተኛ የሥልጣን ስፍራ ያመጣውና ምግብ በማይኖርበት ጊዜ ሰዎችን ለማዳን ተጠቅሞበታል ፡፡ የግብፅ ሕዝብም ሆነ የገዛ ቤተሰቡ በረሃብ እንዳያጡ ተደረገ ፡፡
ይህ በትእዛዝ ሳይሆን በትህትና የተሞላ ጥያቄ ነው ፡፡
ምክንያቱም ሄደው ስለነበር ደቀ መዛሙርቱ ውሃ እንዲያጠጡ አልጠየቃቸውም ፡፡
“እሱ” የሚለው ቃል ኢየሱስን ያመለክታል ፡፡
ይህ አስተያየት የሳምራዊቷን ሴት ኢየሱስ እንድትጠጣት የጠየቀችውን አስገራሚ ለመግለጽ በጥያቄ መልክ ይታያል ፡፡ አት: - "አንተ አይሁዳዊ ከሆንክ ሳምራዊውን መጠጥ እንድትጠጣ ትጠይቀዋለህ!"
"አይቀራረቡም"
ኢየሱስ “የሕይወት ውሃ” የሚለውን ዘይቤ ተጠቅሞ በአንድ ሰው ውስጥ አዲስ ሕይወትን ለመለወጥ እና ለማምጣት በሰው ውስጥ ለሚሠራው መንፈስ ቅዱስ ይጠቅሳል ፡፡
ይህ ማስታወሻ የሚከናወነው ትኩረት ለመጨመር በጥያቄ መልክ ነው ፡፡ አት: - “ከአባታችን ከያዕቆብ አልበልጡም… ከብቶች!”
"ቅድመ አባታችን ያዕቆብ"
“ከእሱ የመጣውን ውሃ ጠጡ”
"ውሃን እንደገና መጠጣት ያስፈልገዋል"
እዚህ “ምንጭ” የሚለው ቃል ለሕይወት የሚሰጥ ውሃ ዘይቤ ነው። "እኔ የምሰጠው ውሃ በእሱ ውስጥ እንደ ምንጭ ምንጭ ይሆናል ፡፡"
እዚህ “ሕይወት” የሚያመለክተው እግዚአብሔር ብቻ ሊሰጥ የሚችለውን “መንፈሳዊ ሕይወት” ነው ፡፡
በዚህ ዐውድ፣ ሳምራዊቷ ሴት ኢየሱስን “ጌታው” ብላ ትጠራዋለች ፣ ይህም የመከባበር ወይም የትህትና ቃል ነው።
መያዥያ እና ገመድ በመጠቀም “ውሃ ይምጡ” ወይም “ከጉድጓዱ ውስጥ ውሃ ይነሱ”
ኢየሱስ ሴቲቱ እውነቱን የምትናገር መሆኗን አፅንኦት ለመስጠት ይህንን ቃል ይደጋግምል ፡፡
በዚህ ዐውድ፣ ሳምራዊቷ ሴት ኢየሱስን “ጌታው” ብላ ትጠራዋለች ፣ ይህም የመከባበር ወይም የትህትና ቃል ነው።
"ነብይ እንደሆንክ እረዳለሁ"
"ቀደምት አባቶቻችን"
አንድን ሰው ለማመን ሰውዬው የተናገረውን ማመን እውነት ነው ፡፡
ኢየሱስ ማለት እግዚአብሔር ራሱንና ትእዛዛቱን የገለጠው ለሳምራውያን ሳይሆን ለአይሁድ ሰዎች ነው ማለት ነው ፡፡ በቅዱሳት መጻሕፍት አማካይነት የአይሁድ ህዝብ ከሳምራውያን እግዚአብሔር የተሻለው ማን እንደሆነ ያውቃሉ ፡፡
ከኃጢአት የዘላለም መዳን የሚመጣው የአይሁድ አምላክ የሆነው እግዚአብሔር አብ ነው ፡፡
ይህ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡
ይህ ማለት የአይሁድ ህዝብ ሌሎችን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋል ማለት አይደለም ፡፡ ይህ ማለት እግዚአብሔር አይሁዶችን እንደ ልዩ ህዝቡ አድርጎ ስለ መዳንነቱ የሚናገር ልዩ ህዝብ አድርጎ መረጠ ማለት ነው ፡፡ አት: - “አይሁዶች ሁሉ ስለ እግዚአብሔር ማዳን ያውቃሉና።”
ኢየሱስ ሳምራዊቷን ሴት ማነጋገሩን ቀጠለ።
ሆኖም ግን ፣ አሁን ለእውነተኛ አምላኪዎች ትክክለኛ ጊዜ ነው ”
ይህ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡
“በትክክለኛው መንገድ ስገዱ”
እነዚህ ሁለቱም ቃላት “እግዚአብሔር የተነገረለት ንጉሥ” ማለት ነው ፡፡
"ኢየሱስ ይህን ሲል ደቀ መዛሙርቱ ከከተማ ተመለሱ"
አንድ አይሁዳዊ ከማያውቃት ሴት ጋር መነጋገሩ ያልተለመደ ነበር ፣ በተለይም ያ ሴት ሳምራዊቷ።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ደቀመዛምርቱ ሁለቱንም ጥያቄዎች ለኢየሱስ ጠይቀዋል ወይም 2) “ሴቲቱን 'ምን ... ምን ትፈልጋለች?' ወይም ኢየሱስን ለምን ጠየቃት?
ይህ የተጋነነ ነው ፡፡ ሳምራዊቷ ሴት በኢየሱስ ላይ በጣም ከመደነቋ የተነሳ ስለ እሱ ሁሉንም ነገር አስቀድሞ ማወቅ አለበት ብላ ታምናለች። አት: - “ከዚህ በፊት አግኝቼው የማላውቀውም እንኳ ስለ እኔ በጣም ብዙ የሚያውቀውን ሰው እዩ!”
ይህ የተጋነነ ነው ፡፡ ሳምራዊቷ ሴት በኢየሱስ ላይ በጣም ከመደነቋ የተነሳ ስለ እሱ ሁሉንም ነገር አስቀድሞ ማወቅ አለበት ብላ ታምናለች። አት: - “ከዚህ በፊት አግኝቼው የማላውቀውም እንኳ ስለ እኔ በጣም ብዙ የሚያውቀውን ሰው እዩ!”
"ሴቲቱ ወደ ከተማ በሄደችበት ጊዜ"
"ደቀ መዛሙርቱ ለኢየሰስ እየነገሩት ነበር" ወይንም "ደቀ መዛሙርቱ ኢየሱስን እያበረታቱት ነበር"
እዚህ ላይ ኢየሱስ የተናገረው ቃል በቃል ስለ “ምግብ” አይደለም ፣ ነገር ግን ደቀመዛሙርቱን ለመንፈሳዊ ትምህርት እያዘጋጃቸው ነው
እዚህ ላይ “ምግብ” “የእግዚአብሔርን ፈቃድ መታዘዝ” የሚያሳይ ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - “ምግብ የተራበውን ሰው እንደሚጠግብ ሁሉ ፣ የእግዚአብሔርን ፈቃድ መታዘዝ እኔን ያረካኛል”
"ይህ በመካከላችሁ ካሉት ታዋቂ አባባሎች አንዱ አይደለም"
“እርሻዎች” እና “ለመከር ደርሷል” የሚሉት ቃላት ዘይቤዎች ናቸው ፡፡ “መስኩ” የአይሁድ ያልሆኑ ሰዎችን ወይም አህዛብን ይወክላል። “ለመከር ደርሷል” የሚሉት ቃላት አሕዛብ ማሳ ለመሰብሰብ እንደተዘጋጁ ሁሉ አሕዛብ የኢየሱስን መልእክት ለመቀበል ዝግጁ ናቸው ማለት ነው ፡፡ አት: - “እነዚህ የአይሁድ ያልሆኑ ሰዎች ተመልከቷቸው! ተመልከቱ!
ኢየሱስ “በእርሻው ውስጥ ለሚሠሩ” ሽልማታቸውን እንዳገኙና መልእክቱን እንደሚካፈሉ ኢየሱስ ጠቁሟል ፡፡ መልእክቱን የተቀበሉ ደግሞ እግዚአብሔር የሚሰጠውን የዘላለም ሕይወት ይቀበላሉ ፡፡
ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ መናገሩን ቀጠለ።
"መዝራት" እና "መከር" የሚሉት ቃላት ዘይቤዎች ናቸው ፡፡ የዘራውም ሰው የኢየሱስን መልእክት ያካፍላል ፡፡ የሰበሰበውም ሰዎቹ የኢየሱስን መልእክት እንዲቀበሉ ይረዳል ፡፡ አት: - “አንድ ሰው ዘሩን ይተክላል ፣ ሌላውም ሰው እህል ያጭዳል።”
"አሁን በስራቸው ውስጥ ትሳተፋለህ" (UDB)
በሆነ ሰው ማመን “ማመን” በዚያ ሰው ማመን ነው ፡፡ እዚህም ቢሆን ይህ ማለት እርሱ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ ያምናሉ ማለት ነው ፡፡
ይህ ግንነት ነው ፡፡ ሴትየዋ በኢየሱስ እጅግ የተደነቀች ሲሆን ስለ እሷ ሁሉንም ነገር እንደሚያውቅ ተሰማት። አት: - “ስለ ሕይወቴ ብዙ ነገረኝ”
እዚህ “ቃል” ኢየሱስ ያስተላለፈውን መልእክት የሚያመለክተው ቃል ነው ፡፡
“ዓለም” በዓለም ለሚኖሩት ሰዎች ሁሉ የሚያመለክተው ዘይቤ ነው። አት: - “የዓለም ሕዝብ ሁሉ”
ኢየሱስ ወደ ገሊላም በወረደበት ወንድ ልጅን ያፈገፈበት ቀጣዩ ክፍል ነው ፡፡ ቁጥር 44 ኢየሱስ ቀደም ሲል ስለ ተናገረው ነገር ዳራ መረጃን ይሰጠናል ፡፡
ከይሁዳ
ተለጣፊው ተውላጠ ስም “ራሱ” ኢየሱስ “እንዳወጀ” ወይም ይህን እንደተናገረው አፅንኦት ለመስጠት ተጨምሯል ፡፡ ይህንን በአፍ መፍቻ ቋንቋዎ ለአንድ ሰው ትኩረት በሚሰጥ መንገድ መተርጎም ይችላሉ ፡፡
"ሰዎች ለገዛ አገራቸው ነቢይ አክብሮት ወይም ክብር አያሳዩም"
ይህ በዓል ፋሲካ ነው
ይህ ቃል በዋናው የታሪክ መስመር ላይ ዕረፍትን ለማመልከት እና ወደ ታሪኩ አዲስ ክፍል ለመቀየር እዚህ ላይ ይውላል ፡፡ ይህንን በቋንቋዎ የሚያደርጉበት መንገድ ካለዎት እሱን ለመጠቀም ሊያስቡበት ይችላሉ ፡፡
በንጉስ አገልግሎት ውስጥ ያለ ሰው ነው
ካልሆነ በስተቀር… ካላመኑ ”ድርብ አሉታዊ ነው። በአንዳንድ ቋንቋዎች ይህንን መግለጫ በአዎንታዊ መልኩ መተርጎም የበለጠ ተፈጥሮአዊ ነው ፡፡ አት: - “ተአምር ካዩ ብቻ ነው የሚያምኑት”
እዚህ “ቃል” ኢየሱስ የተናገረውን መልእክት የሚያመለክተን ቃል ነው ፡፡ አት: - “መልእክቱን አመኑ”
ይህ ቃል በተመሳሳይ ጊዜ የሚከሰቱ ሁለት ሁነቶችን ለማመልከት ያገለግላል ፡፡ ባለስልጣኑ ወደ ቤት እየተመለሰ እያለ አገልጋዮቹ በመንገድ ላይ ሊገናኙት እየመጡ ነበር ፡፡
አጣቃቂ ተውላጠ ስም “ራሱ” እዚህ ጥቅም ላይ የዋለው “እሱ” የሚለውን ቃል ለማጉላት ነው ፡፡ ይህንን በቋንቋዎ የሚያደርጉበት መንገድ ካለዎት እሱን ለመጠቀም ሊያስቡበት ይችላሉ ፡፡
ተአምራት “ምልክቶች” ሊባሉም ይችላሉ ምክንያቱም አመላካቾች ወይም ማስረጃዎች በአጽናፈ ዓለሙ ሁሉ ላይ ሙሉ ስልጣን ያለው አምላክ መሆኑን ለማሳየት ነው ፡፡
በታሪኩ ውስጥ ቀጣዩ ክስተት ይህ ነው ፣ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም በመሄድ ሰው ፈወሰ ፡፡ እነዚህ ጥቅሶች የታሪኩን መቼት በተመለከተ ዳራ መረጃን ይሰጣሉ ፡፡
ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስ የባለስልጣንን ልጅ ከፈወሰ በኋላ ነው ፡፡ ይህንን በዮሐንስ 22 እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ።
“አይሁዶች በዓል ያከብሩ ነበር”
ኢየሩሳሌም በኮረብታማ አናት ላይ ትገኛለች። ወደ ኢየሩሳሌም የሚወስዱ መንገዶች ወደ ትናንሽ ኮረብታዎች ወጡ ፡፡ በኮረብታ ላይ ከመራመድ ይልቅ ቋንቋዎ ወደ ኮረብታ ለመውጣት የተለየ ቃል ካለው እዚህ ሊጠቀሙበት ይችላሉ ፡፡
ይህ ሰዎች በውሃ የሞሉበት መሬት ነበር ፡፡ ገንዳዎቹን አንዳንድ ጊዜ በወጥ ቤቶቹ ወይም በሌሎች የድንጋይ ሥራዎች ያገ theyቸው ነበር ፡፡
"ቤተሳይዳ" ማለት የምህረት ቤት ማለት ነው
ቢያንስ አንድ ግድግዳ ያጣና ከህንፃዎች ጋር ተያይዞ የተሠራ ጣሪያ
"ብዙ ሰዎች"
ቁጥር 5 በኩሬው አጠገብ ያለውን ሰው ወደ ታሪኩ ያስተዋውቃል።
የቤተሳይዳ ገንዳ ጋር
38 ዓመት
"እሱ ተረዳ" ወይንም "እሱ ገባው"
እዚህ “ጌታየ” የሚለው ቃል የትህትና መጠሪያ መልክ ይዟል።
ይህ በገባ ቅርጸት ሊተረጎም ይችላል ፡፡ አት: - “መልአክ ውሃውን ሲያንቀሳቅስ”
ይህ ሰዎች በውሃ የሞሉበት መሬት ነበር ፡፡ ገንዳዎቹን አንዳንድ ጊዜ በወጥ ቤቶቹ ወይም በሌሎች የድንጋይ ሥራዎች ያገinedቸው ነበር ፡፡ በ 5፡1 ውስጥ “ገንዳ” እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
"ሰውየው እንደገና ጤናማ ሆነ"
"ያ ቀን ደግሞ የእግዚአብሔር የእረፍት ቀን ነበር"
ለጀርባ መረጃ ትኩረትን ለመሳብ እዚህ “ደግሞ” ጥቅም ላይ ውሏል። ይህ ክስተት በሰንበት መያዙን የሚያጎላ ነው።
በሰንበት አልጋውን ተሸክሞ ሰውየውን ሲመለከቱ አይሁዶች (በተለይም የአይሁድ መሪዎች) ተቆጡ ፡፡
“የእግዚአብሔር የእረፍት ቀን ነው”
"ጤናማ ያደረገኝ ያ ሰውዬ"
“የአይሁድ መሪዎች የተፈወሰውን ሰው ጠየቁ”
"ኢየሱስ የፈወሰውን ሰው አገኘው"
ለሚቀጥሉት ቃላት ትኩረት ለመሳብ “ተመልከት” የሚለው ቃል እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡
ዮሐንስ አሁን የአይሁድ መሪዎች ለኢየሱስ የነበራቸውን ማጠቃለያ መግለጫ “አሁን” የሚል ነው ፡፡
ይህ ሌሎች ሰዎችን ለማገልገል የተደረገውን ማንኛውንም ጨምሮ የጉልበት ሥራን ያመለክታል ፡፡
እዚህ ላይ “አይሁዶች” “የአይሁድ መሪዎችን” የሚወክል መመርመሪያ ነው ፡፡ አት: - “የአይሁድ መሪዎች”
እርሱም “እንደ እግዚአብሔር ነው” ወይም “እንደ እግዚአብሔር ባለ ብዙ ስልጣን” ማለቱ ፡፡
ኢየሱስ ለአይሁድ መሪዎች መናገሩን ቀጠለ ፡፡
በ 1፡49 ላይ እንደተረጎማችሁት ተርጉሙት
"ትገረማላችሁ" ወይም "ትደነግጣላችሁ"
“ለ” የሚለው ቃል ንፅፅርን ያሳያል። የእግዚአብሔር ልጅ (እግዚአብሔር ወልድ) እግዚአብሔር አብ እንደሚሰጥ ሕይወት ይሰጣል ፡፡
እነዚህ በእግዚአብሔር እና በኢየሱስ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚገልፁ አስፈላጊ አርዕስት ናቸው ፡፡
በ1፡49 ላይ እንደተረጎማችሁት ተርጉሙት
እዚህ “ቃል” የኢየሱስን መልእክት የሚወክል ቃል ነው ፡፡ አት: - “መልእክቴን የሚሰማ”
ይህ በአዎንታዊ ሁኔታ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ንፁህ ሆኖ ይፈረድበታል”
የሚከተለው የሚከተለው አስፈላጊ እና እውነት መሆኑን በቋንቋዎ አፅንኦት በመስጠት ይህንን ይተረጉሙ ፡፡ ይህንን በ1፡49 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
የእግዚአብሔር ልጅ የኢየሱስ ድምፅ ሙታንን ከመቃብር ያስነሳል ፡፡
ይህ የኢየሱስ አስፈላጊ መጠሪያ ነው
“ለ” የሚለው ቃል ንፅፅርን ያሳያል። የእግዚአብሔር ልጅ እንደ አብ ሕይወት እንዲሰጥ የእግዚአብሔር ልጅ ኃይል አለው ፡፡
እነዚህ በእግዚአብሔር እና በኢየሱስ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚገልፁ አስፈላጊ አርዕስት ናቸው
ይህ መንፈሳዊ ሕይወት ማለት ነው
የእግዚአብሔር ልጅ የእግዚአብሔር አብ ለመፍረድ ስልጣን አለው ፡፡
“ይህ” ኢየሱስ ፣ የሰው ልጅ እንደመሆኑ ፣ የዘላለምን ሕይወት የመስጠት እና ፍርድን የማስፈፀም ኃይል እንዳለው ያሳያል።
"ድሜጼን ይሰማሉ"
“እሱ” የሚለው ቃል እግዚአብሔር አብን ያመለክታል ፡፡
ስለ እኔ ስለ ሰዎች የሚናገር ሌላ ሰው አለ ”
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው ፡፡
ስለ እኔ የሚናገረው ሁሉ እውነት ነው ”
“የሰዎች ምስክርነት አያስፈልገኝም”
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “ስለዚህ እግዚአብሔር ሊያድንህ ይችላል”
እዚህ “አምፖል” ዘይቤ ነው ፡፡ ዮሐንስ የእግዚአብሔር መብራት ቅድስት ብርሃንን እንደሚሰጥ በተመሳሳይ መንገድ አሳይቷል ፡፡ አት-ዮሐንስ “የሚነድና የሚያበራ መብራት ነበር”
እግዚአብሔር አብ እግዚአብሔር ወልድ ኢየሱስን ወደ ምድር ልኮታል ፡፡ ኢየሱስ አብ እንዲያከናውን የሰጠውን ኢየሱስ ፈጸመ ፡፡
ተለጣፊው ተውላጠ ስም “ራሱ” አፅንኦት የሰጠው አብን እንጂ ያነሰ አስፈላጊ ያልሆነ መሰከረ ፡፡
ይህ ለእግዚአብሔር ዋና መጠሪያ ነው
እዚህ ላይ ኢየሱስ ተዓምራቶቹ ስለ እርሱ “ይመሠክራሉ” ወይም “ለህዝቡ ይናገሩ” ብሏል ፡፡ አትቲ: - "እኔ የማደርጋት እግዚአብሔር የላከኝ ሰዎችን ያሳያል"
“ካነበብካቸው የዘላለም ሕይወት ታገኛለህ” ወይም “ቅዱሳት መጻሕፍት የዘላለም ሕይወት እንዴት ማግኘት እንደምትችል ይነግሩሃል”
"መልዕክቴን ለማመን እምቢ አላችሁ"
"መቀበል"
ይህ ማለት 1) “በእውነት እግዚአብሔርን አትወዱም” ወይም 2) “በእውነት የእግዚአብሔርን ፍቅር አልተቀበሉም” ማለት ነው ፡፡
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ኃይል እና ስልጣንን የሚያመላክት ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - “እኔ በአባቴ ሥልጣን መጥቻለሁ” (UDB) ፡፡
ይህ የእግዚአብሔር አስፈላጊ መጠሪያ ነው።
“ስም” የሚለው ቃል ስልጣንን የሚወክል ስም ነው ፡፡ አት: - “በገዛ ሥልጣኑ ቢመጣ”
ይህ ማስታወሻ አፅን .ትን ለመጨመር በጥያቄ መልክ ይታያል። አት: - "ክብርን በመቀበልዎ ማመን የሚቻልበት ምንም መንገድ የለም ... እግዚአብሔር!"
ሙሴ እዚህ ላይ ለሕጉ የቆመ ምሳሌ ነው ፡፡ “በሙሴ ተስፋ ባደረግህበት ሕግ በሙሴ አንተን ይወቅሳል”
ይህ ማስታወሻ አፅን .ት ለመስጠት በጥያቄ መልክ መልክ ይታያል። አት: - “ጽሑፎቹን አታምኑም ፣ ስለዚህ ቃሌን በጭራሽ አታምኑም!”
ይህ የታሪኩ ቀጣይ ክፍል ነው ፡፡ ኢየሱስ ከኢየሩሳሌም ወደ ገሊላ ተጓዘ። ብዙ ሰዎች ወደ ተራራማ መንገድ ተከትለውታል ፡፡ እነዚህ ቁጥሮች የዚህን የታሪኩን ክፍል መቼት ይናገራሉ ፡፡
"እነዚህ ነገሮች" የሚለው ሃረግ የሚመለከተው በ5፡1 ባሉት ሁኔታዎች ነው።
በጥቅሱ ውስጥ ኢየሱስ በጀልባ እንደተጓዘ እና ደቀመዛሙርቱን ከእርሱ ጋር እንደወሰደው ነው ፡፡ አትቲ: - "ኢየሱስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር በጀልባ በጀልባ ተጓዘ"
"ብዙ ሰዎች"
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር በሁሉ ነገር ላይ ሁሉ የበላይ ነው ፡፡
በታሪኩ ውስጥ ያለው ተግባር በቁጥር 5 ይጀምራል ፡
ዮሐንስ ታሪኩ የተከናወኑበትን ጊዜ ዳራ ለመናገር በታሪኩ ውስጥ ስለተከናወኑት ሁነቶች መናገር በአጭሩ ያቆማል ፡፡
ኢየሱስ ዳቦ ከየት እንደሚገዛ ፊል ፊሊጶስን የጠየቀበትን ምክንያት ዮሐንስ በታሪኩ ውስጥ ስለተከናወኑት ሁነቶች መናገር በአጭሩ ያቆማል ፡፡
“ዲናርየስ” የሚለው ቃል የ“ዲናር” ብዙ ነው “የሁለት መቶ ቀን ደሞዝ የሚያስከፍለው ዳቦ መጠን” ፡፡
አምስት የገብስ የገብስ ዳቦ። ገብስ የተለመደ እህል ነበር።
ይህ አስተያየት ሁሉንም ሰው ለመመገብ የሚያስችል በቂ ምግብ የላቸውም የሚል ለማጉላት በጥያቄ መልክ ይታያል ፡፡ አት: - “እነዚህ ጥቂት ዳቦዎች እና አሳዎች ብዙ ሰዎችን ለመመገብ በቂ አይደሉም!”
"ተኙ"
ይህ ክስተት ስለተከናወነበት ስፍራ ዳራ ለመስጠት ዮሐንስ ዮሐንስ በታሪኩ ውስጥ ስለተከናወኑት ሁነቶች በአጭሩ መናገሩ አቁሟል ፡፡
ምንም እንኳን ህዝቡ ሴቶችን እና ሕፃናትን ያካተተ (6 4) ቢሆንም ፣ እዚህ ላይ ዮሐንስ ወንዶቹን እየቆጠረ ነው ፡፡
ኢየሱስ ወደ እግዚአብሔር አብ ጸለየ እናም ዓሳውና ዳቦውን አመሰገነ ፡፡
ኢየሱስ ከሕዝቡ ተለይቷል። ኢየሱስ በተራራ ላይ ስለ መሰማቱ ስለ ተናገረው የታሪክ ክፍል መጨረሻ ይህ ነው ፡፡
"ደቀ መዛሙርቱ ተሰበሰቡ"
ሰው ያልበላው ምግብ
ኢየሱስ አምስት ሺህ ሰዎችን በአምስት የገብስ ዳቦና ሁለት ዓሣ መመገቡ
ወደ ዓለም ይመጣል ሙሴ የተናገረው ልዩ ነቢይ
በታሪኩ ውስጥ ይህ ቀጣዩ ክስተት ነው ፡፡ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት በጀልባ ወደ ሐይቁ ሄዱ።
ይህ የበስተጀርባ መረጃ መሆኑን ለማሳየት የእርስዎን ቋንቋ መንገድ ይጠቀሙ።
ጀልባዎች ብዙውን ጊዜ በእያንዳንዱ ጎን አብረው አብራሪዎች የሚሠሩ ሁለት ፣ አራት ወይም ስድስት ሰዎች ነበሩ። ባህልዎ ጀልባ ወደ ብዙ የውሃ አካላት እንዲሻገር ለማድረግ የተለያዩ መንገዶች ሊኖሩት ይችላል ፡፡
አምስት ወይም ሰላሳ ስታድየም - “ስታዲየም” 185 ሜትር ነው ፡፡ አት: - “አምስት ወይም ስድስት ኪሎሜትሮች”
"መፍራታችሁን አቁሙ"
ኢየሱስ ወደ ጀልባው እንደገባ የሚያመለክተው ነው ፡፡ አትቲ: - “በደስታ ወደ ጀልባው ተቀብለውታል”
"የገሊላ ባህር"
ይህ የጀርባ መረጃ መሆኑን ለማሳየት የርስዎን ቋንቋ ይጠቀሙ።
እዚህ ፣ ጆን ተጨማሪ የበስተጀርባ መረጃዎችን ይሰጣል ፡፡ በሚቀጥለው ቀን ኢየሱስ ሕዝቡን ከሰበሰበ በኋላ ከጥብርያዶስ ሰዎች ጋር የነበሩ አንዳንድ ጀልባዎች ኢየሱስን ለማየት መጡ ፡፡ ሆኖም ፣ ኢየሱስ እና ደቀመዛሙርቱ ከዚያ በፊት ሌሊቱን ለቀዋል ፡፡
ሰዎቹ ኢየሱስን ለማግኘት ወደ ቅፍርናሆም ሄዱ ፡፡ ባዩት ጊዜ ጥያቄዎች ይጠይቁ ጀመር ፡፡
በ1፡49 ላይ እንደተረጎማችሁት ተርጉሙት
ይህ የታሪኩ ቀጣይ ክፍል ነው ፡፡ ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ እየተጓዙ ሳሉ አንድ ዓይነ ስውር አገኘ።
እዚህ “ኢየሱስ” ለኢየሱስ እና ለደቀመዛሙርቱ የማይነገር ምሳሌ ነው ፡፡ አት: - “ኢየሱስ እና ደቀመዛሙርቱ ሲያልፉ”
ይህ ጥያቄ ኃጢአት ሁሉንም በሽታዎች እና ሌሎች የአካል ጉድለቶችን ያስከተለ የጥንት የአይሁድን እምነት ያንፀባርቃል ፡፡ ራቢዎች በተጨማሪም ሕፃን ገና በማህፀን ውስጥ እያለ ኃጢአት መሥራቱን አስተምረዋል ፡፡ AT: - “መምህር ፣ ኃጢአት አንድን ሰው ዕውር እንዲለው እንደሚያደርገው እናውቃለን። ይህ ሰው ዕውር ሆኖ እንዲወለድ ያደረገው ይህ ኃጢአት ነው? ይህ ሰው ራሱ ኃጢአት ሠርቷል ወይንስ ወላጆቹ ኃጢአት ሠሩ?”
ይህ “እኛ” ኢየሱስን እና የሚናገራቸውን ደቀመዛሙርትን ያካትታል ፡፡
እዚህ “ቀን” እና “ሌሊት” ዘይቤዎች ናቸው ፡፡ ኢየሱስ ሰዎች የእግዚአብሔርን ሥራ የቀን ጊዜን ፣ ሰዎች በተለምዶ የሚሰሩበትን ጊዜ እና የሌሊት ጊዜን የእግዚአብሔርን ሥራ ማከናወን ለማይችሉበት ጊዜ እያወዳደረ ነው ፡፡
እዚህ “ዓለም” በዓለም ለሚኖሩት ሰዎች የሚያገለግል ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - “በዚህ ዓለም ሰዎች መካከል”
ኢየሱስ ጣቶቹን አፈር እና ምራቅ ለማደባለቅ ተጠቅሞበታል። አት: - “ጣቶቹን ጭቃ እና ምራቅ ለመደባለቅ ጣቶቹን ተጠቅሞ ነበር
ዮሐንስ በግሪክኛ ተናጋሪ ታዳሚዎችን የሚጠቅሙ አንዳንድ ተጨማሪ መረጃዎችን እንዲያቀርብ በታሪክ መስመሩ ውስጥ አጭር እረፍቱ እዚህ ይገኛል ፡፡
"አይኖቹን ገንዳ ውስጥ አጠባቸው"
ይህ አስተያየት የሰዎችን አስገራሚነት ለመግለጽ በጥያቄ መልክ ይታያል። AT: - “ይህ ሰው ቁጭ ብሎ ይለምን የነበረው እርሱ ነው!”
ቁጥር 14 ኢየሱስ ሰውየውን መቼ እንደፈወሰ ዳራውን ይነግረናል ፡፡
ታዲያ ለምን ማየት ቻልክ? ወይም “አሁን እንዴት ታያለህ?”
ጣቶቼን በጭቃ ይሸፍኑ ነበር ፡፡ በ 9: 6 ውስጥ ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
ቁጥር 14 ኢየሱስ ሰውየውን መቼ እንደፈወሰ ዳራውን ይነግረናል ፡፡
ሰዎቹም ሰውዬው ወደ ፈሪሳውያን እንዲሄድ ጠየቁት ፡፡ እነሱ እንዲሄድ በአካል አላስገደዱትም ፡፡
“የአይሁድ የእረፍት ቀን”
ፈሪሳውያንም ደግሞ ጠየቁት።
በቁጥር 18 ውስጥ ዮሐንስ ስለ አይሁዶች ክህደት የበስተጀርባ መረጃን ሲያቀርብ ፣ ከዋናው የታሪክ መስመር ዕረፍት አለ ፡፡
ይህ ማለት ኢየሱስ በአይሁድ የእረፍት ቀን ምንም ሥራ ስለሌለ ህጉን አይታዘዝም ማለት ነው ፡፡
ይህ አስተያየት የኢየሱስ ምልክቶች ምልክቶች ኃጢአተኛ አለመሆኑን ለማጉላት በጥያቄ መልክ ይታያል ፡፡ AT: "አንድ ኃጢአተኛ እንደዚህ ያሉትን ምልክቶች ማድረግ አይችልም!"
"እነሱ" የሚያመለክተው የአይሁድ መሪዎችን ነው
"እሱ አዋቂ ሰው ነው" ወይም "አሁንም ልጅ አይደለም"
በቁጥር 22 ውስጥ ዮሐንስ የሰውየውን ወላጆች አይሁዶች ስለሚፈሩ የበስተጀርባ መረጃ ሲያቀርብ ዮሐንስ ከዋናው የታሪክ መስመር ዕረፍት አለ ፡፡
እዚህ ላይ “አይሁዶች” ኢየሱስን ለተቃወሙት “የአይሁድ መሪዎች” አንድ ማሳያ ነው ፡፡ አት: - "የአይሁድ መሪዎች ምን ሊያደርግባቸው ፈሩ?"
ይህ በእራሱ ወይም በሌሎች ላይ የመጉዳት አደጋ ሲኖር አንድ ሰው የሚሰማውን ደስ የማይል ስሜት ያመለክታል ፡፡
"እሱ ሰው ነው" ወይም "እሱ ከእንግዲህ ልጅ አይደለም።" ይህንን በ 9 19 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
እዚህ “እነሱ” የሚያመለክተው አይሁዶችን ነው ፡፡ (9 16)
ይህ ሰዎች መሐላ በሚፈጽሙበት ጊዜ ይጠቀሙበት የነበረው ፈሊጥ ነው ፡፡ አት: - “በእግዚአብሔር ፊት እውነቱን ይናገሩ!” በእግዚአብሔር ፊት እውነቱን ተናገሩ!
ኢየሱስን ነው የሚያመለክተው
እውሩን ነው የሚያመለክተው
አይሁዶች ዕውር የነበረውን ሰው ማናገራቸውን ቀጠሉ ፡፡
ይህ አስተያየት የአይሁድ መሪዎች የተከሰተውን እንደገና እንዲነግራቸው የጠየቁት ሰው ያስገረመውን ለመግለጽ በጥያቄ መልክ ይታያል ፡፡ አት: - "እኔ ምን እንዳደረብኝ እንደገና ለመስማት መፈለግህ አስደንቆኛል!"
የአይሁድ መሪዎች የመፈወስ ኃይል እንዳለው ሲገነዘቡ የኢየሱስን ሥልጣን ሲጠራጠሩ ሰውየው ተገረመ ፡፡ አት: - “ሥልጣኑን የት እንዳገኘ አታውቅም”
"የኃጢአተኞች ጸሎትን አይመልስም ... እግዚአብሔር ጸሎቱን ይሰማል"
ዓይነ ስውር የነበረው ሰው ለአይሁድ መናገሩን ቀጠለ ፡፡
ይህ ቀጥተኛ መግለጫ ነው። በገባ ቅርጸት ሊተረጉሙት ይችላሉ። አት: - “ከተወለደበት ጊዜ ዕውር የነበረውን ዕውር የፈውስ ማንም ሰው ከቶ አይሰማም”
ይህ ዓረፍተ ነገር ድርብ አሉታዊ ንድፍን ይጠቀማል። እንደዚህ ያለ ነገር ሊያከናውን የሚችለው ከእግዚአብሔር አንድ ሰው ብቻ ነው! ”
ይህ ማስታወሻ አፅን .ትን ለመጨመር በጥያቄ መልክ ይታያል ፡፡ ደግሞም የሚያመለክተው ሰውየው በወላጆቹ ኃጢአት ምክንያት ዕውር ሆኖ መወለዱን ነው ፡፡ አት: - "የተወለዱት በወላጆችዎ ኃጢአት ምክንያት ነው። እኛን ለማስተማር ብቃት የላችሁም!"
ከሙኩራባቸው አስወጡት
ይህ የታሪኩ ቀጣይ ክፍል ነው ፡፡ ኢየሱስ የፈወሰውን ሰው አገኘና እሱንና ሕዝቡን አነጋገረው ፡፡
ይህ የታሪኩ ቀጣይ ክፍል ነው ፡፡ ኢየሱስ የፈወሰውን ሰው አገኘና እሱንና ሕዝቡን አነጋገረው ፡፡
“ዓለም” የሚለው ቃል “በዓለም ለሚኖሩት ሰዎች” የሚለው አገላለጽ ነው ፡፡ አት: - “በዚህ ዓለም ሰዎች መካከል ለመኖር መጣ”
እዚህ “ማየት” እና “ዕውርነት” ዘይቤዎች ናቸው ፡፡ ኢየሱስ በመንፈሳዊ ዓይነ ስውር በሆኑና በአካላዊ ዓይነ ስውር በሆኑት ሰዎች መካከል ይለያል ፡፡ AT: “ስለሆነም በመንፈሳዊ ዕውሮች የሆኑ ግን እግዚአብሔርን ማየት የሚፈልጉት እሱን ሊያዩ ይችላሉ ፣ እናም ቀድሞውንም እግዚአብሔርን ያታልላሉ ብለው በሐሰተኛነት ላይ ይቆያሉ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር) ፡፡
እኛ በመንፈሳዊ ዕውራን የሆንን ይመስልሃል?
እዚህ “ዕውር” የእግዚአብሔርን እውነት አለማወቅ ምሳሌ ነው ፡፡ አት: - "የእግዚአብሔርን እውነት ማወቅ ከፈለግክ ፣ ዓይንህን ማየት ይችል ነበር ፡፡"
እየሱሰ ምሳሌያዊ አነጋገር መናገር ጀመረ
እየሱስመ ፈሪሳውያንን ማነገር ቀጠለ፨ ይህ ታሪክ በ9፡35 ጋር አንድ ነው፨
እንደ 1፡49 ይተርጎም
እረኛው በጎቹን የሚያኖሩበት አጥር
ሁለት አንድ አይነት ትረጉም ያለው ቃል ክብደት ለመጨመር መጠቀም
እረኛው ሳይኖር በማታ በር እንዲጠብቅ የተቀጠረ
በጎቹ ድምጹን ለይተው ይሰማሉ
ከፊታቸው ይራመዳል
ድምጹተን ይለዩታል
ሊሆን የሚችለው 1) ደቀመዛሙርቱ አልገባቸውም 2) የተሰበሰቡትም አልገባቸውም
ይህ መግለጫ የእረኛው ነው ዘይቤዎችን በመጠቀም። እረኛው የእየሱስ ምሳሌ ነው፨ በጉ የእየሱስ ተከታዮችን ሲወክል፥ እንግዶች ደግሞ የአይሁድ መሪዎች እና ፈሪሳውያን፤ ሰዎቹን ለማታለል የሞከሩት
ኢየሱስ የተናገራቸውን ምሳሌዎች ትርጉም ማብራራት ይጀምራል ፡፡
እዚህ “በር” ይህ የእግዚአብሔር ህዝብ በእርሱ ፊት በሚኖርባቸው በጎች ወደ ስፍራው ለመድረስ የሚያስችል ኢየሱስ ነው ፡፡ አት: - “በጎቹ ወደ በግ በጎች ለመግባት እንደሚጠቀሙበት በር ነኝ”
ይህ ፈሪሳውያንንና ሌሎች የአይሁድ መሪዎችን ጨምሮ ሕዝቡን ያስተማሩ ሌሎች አስተማሪዎች ናቸው ፡፡ አት: - “ከኔ ስልጣን ውጭ የመጡ አስተማሪዎች ሁሉ” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
በር ምሳሌያዊ ነው፨
ለምለም ማለት በጎች የሚበሉት ሳር ያለበት
ይህ ድርብ አሉታዊ ነው። በአንዳንድ ቋንቋዎች አወንታዊ መግለጫን መጠቀም የበለጠ ተፈጥሮአዊ ነው። አት: “የሚመጣው ለመስረቅ ብቻ ነው”
እዚህ በምሳሌ የተገለጸው በጉ ነው፤ የእግዚአብሄርን ሕዝብ ይወክላል፨ በጎቸን ሊሰርቅ ሊገል እነ ሊያተፋ
እነሱ የሚለው ቃል የሚያመለክተው በጉን ነው፨ ሕይወት ደግሞ የዘላለም ሕይወትነ ያመለክታል፨
እየሱስ ስለ መልካሙ እረኛ ምሳሌያዊ ነግግሩን ቀጠለ
መልካም እረኛ በምሳሌ የሚወክለው እየሱስን ነው፨
አንድነ ነገር መተው ማለት መቆጣጠር አለመቻልን ተስፋ መቁረጥን ያሳያል፨ መለስተኛ የሞት መንገድ
የተቀጠረ አገልጋይ የአይሁድ መሪዎችና አስተማሪዎች ዘይቤ
እዚህ ላይ በግ የሚለው የእግዚአብሔርን ሕዝብ ይወክላል፨ እየሱስም አለ እንደ ተቀጠረ እረኛ በጎቹን እንደሚተው፤ የአይሁድ መሪዎችና አስተማሪዎች ለእግዚአብሄር ሕዝቦች ግድ የላቸውም
ለእየሱሰ መልካም እረኛ ነኝ የሚለው ምሳሌያዊ ነው
አብም እንደሚያውቀኝ አኔም አብን እንደማውቅ እናንተም ታውቁኛላችሁ፨ አባት የሚለው ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው
ይህ ለየሱስ ስለ በጎቹ ራሱን ኣሳልፎ እንደሚሰጥ
ሌላ በግ ማለት አይሁድ ያልሆኑ ተከታዮች እንዳሉት ለመግለጽ
እዜህ መንጋና በግ ምሳሌያዊ ናቸው፨ አይሁድ እና አይሁድ ያይደሉት አንድ መንጋ ይሆናሉ፨ አርሱም በጎቹን እንደሚንከባከብ እረኛ ይሆናል፨
እየሱስም ለሕዝቡ መናገሩን ጨረሰ፨
የእግዚአብሔር ዘላለማዊ እቅድ ልጁ ስለሰው ለጆች ሐጢአት ሲል ሕይወቱን አሳልፎ እንዲሰጥ ነው፨ የእየሱስ የመስቀል ሞት የሚያሳየን የአባትና የልጁን ፍቅር ነው
ይህ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ርእስ ነው፨
ይህ አይነት ፍቅር የሚገኘው ከእግዚአብሔር ሲሆን የሚያተኩረውም ለሌሎች መልካመን በማድረግ፤ለርሱ ምንም ትርፍ ባይኖረውም፨ ይህ አይነት ፍቅር የሚጨነቀው የፈለጉትንም ቢሰሩ ስለሌሎች ነው፨
እየሱስ በመለስተኛ አባባል እንደሚሞትና እንደገናም በሕይወት እንደሚኖር
እራሴ የሚለው የሚገልጸው እየሱስ እራሱ ሕይወቱን እንደሚያኖር ነው፨ ከሱ ማንም አይወስድበትም፨
አባተ እንድሰራው ያዘዘኝ ይህንን ነው፨ አባት የሚለው ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ነው፨
ይህ ጥቅስ የሚነግረን አይሁዶች ለኢየሱስ የመለሱለትን ነው፨
ይህ አስተያየት በጥያቄ መለክ የሚያመለክተው ሕዝቡ ትኩረት ሰጥተው ዕርሱን ዕነዳይሰሙት ነው፨
ይህ አስተያተ በጥያቄ መልክ የቀረበው ለጉዳዩ ትኩረት ለመስጠት ነው፨
ይህ የሚቀጥለው ከፍል ታሪክ ነው፨ የመታደስም በአል ስለነበር አይሁዶቹ ኢየሱስን መጠየቅ ጀመሩ፨ ቁጥር 22 እና 23 ስለታሪኩ አመጣጥ መነሻ ይሰጣሉ፨
ይህ ለ8 ቀን የሚቆይ በክረምት ጊዘ የሚከበር በኣል እግዚአብሄር ያደረገውነ ተአምራት ትንሽ የቀረችውን ዘይት በመቅረዝ ለ8 ቀን ስለበራ፨ መቅረዙን የሚያበሩት የአይሁድን ቤተ መቅደስ ለእግዚአብሄር ለመለየት ነው፨ አንድ ነገር ሲለይ ለተለየ ነገር ቢቻ ለመጠቀም ቃል መግባት ነው፨
እየሱስ ይራመድ የነበረው ከቤተመቅደሱ ውጪ ባለው ግቢ ነበር
ይህ ቅርጽ በሕነጻ መግቢያ ጋር የተያያዘ ሶሆን ጣራ ሲኖረው ግርግዳ ግን የለውም
እዚህ ላይ “አይሁዶች” ኢየሱስን ለተቃወሙት የአይሁድ መሪዎች ምሳሌ ነው ፡፡ AT: “የአይሁድ መሪዎችም ከበቡት”
ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ አት: - "እንድንደነቅ ያደርገናል" (UDB) ወይም "በእርግጠኝነት እንዳናውቅ ያድርገንን?"
እየሱስመ ለአይሁዶች መመለስ ጀመረ
ስም የሚለው የእግዚአብሔር ሐይል ነው፨ አበት የሚለው ቃል ለእግዚአብሄር ኣስፈላጊ ነው፨ ዔሱስ ያደረጋቸው ተአምራት በአባቱ ሀይልና ስልጣን ነው፨
ልክ በፍርድቤት ቀርቦ እንደሚመሰከር ሰው ተአምራቶቹ ስለእርሱ ይመሰክራሉ
በጎቼ የሚለው ቃል የኢየሱስ ተከታዮችን ይገልጻል
በግ የሚለው ቃል ለእየሱሰ ተከታዮች የሚጠቀሙበት ዘይቤ ነው፨ ዘይቤውም እየሱስ እረኛ እንደሆን ይገልጻል፨
አጅ የሚለው የእየሱስን ተከላካይነት እና ጥበቃ
አባት የሚለው ቃል ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ነው
እጅ የሚለው የእግዚአብሄርን ይዞታ እና ጥበቃ
እየሱስ የእግዚአብሄር ልጅ እና እግዚአብሄር አባት አንድ ናቸው፨ አባት የሚለው ቃል ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ነው
“አይሁዶች” የሚለው ቃል ኢየሱስን ለሚቃወሙት የአይሁድ መሪዎች መፈክር ነው ፡፡ አትቲ: - “የአይሁድ መሪዎች እንደገና ድንጋይ መከሩን ጀመሩ”
እየሱስም ተአምራቶችን በእግዚአብሄር ያሳይ ነበር፨ አባት የሚለው ቃል ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ነው
ይህ ጥያቄ ጠንካራ ነው፨ እየሱስ የአይሁድ መሪዎች መልካም ስራ ስለሰራ በድንጋይ ሊወግሩት እንዳልሆነ ያውቃል፨
“አይሁዶች” የሚለው ቃል ኢየሱስን የሚቃወሙትን የአይሁድ መሪዎች የሚወክል የመከራከሪያ መግለጫ ነው ፡፡ AT: - “የአይሁድ ተቃዋሚዎች መለሱ” ወይም “የአይሁድ መሪዎች መለሱለት”
እግዚአብሄር ነኝ ኣልክ
በጥያቄ ምልክት የቀረበው አጽንኦት ለመስጠት ነው፨
እዚህ ላይ ኢየሱስ ተከታዮቹን “አማልክት” ብሎ የሚጠራውን ጥቅስ ይጠቅሳል ፣ ምናልባትም በምድር ላይ እሱን እንዲወክሉ ስለመረጣቸው ፡፡
እግዚአብሄርም ቃሉን ተናገረ
ትርጉሙ ሊሆን የሚችለው፡ 1) ቃሉን ማን መለወ አይችልም 2) ቃሉ ሁሌም እውነት ነው
ይህ የእግዚአብሄርነና የእየሱስን ግኑኝነት የሚገልጽ አስፈላጊ ርእስ ነው
እየሱስም ለአይሁዶች መልስ መስጠቱን ጨረሰ
አባት የሚለው ቃል ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ነው
እመኑኝ የሚለው ቃል እየሱስ ያለው እውነት እንደሆን መቀበል ወይም ማመን
እመኑ የሚለው እየሱስ እየሰራ ያለው ከአባቱ እንደሆነ እንዲያወቁ
በእግዚአብሄርና በእየሱስ መካከል ያለውነ ግንኙነት የሚገልጽ
እጅ የሚለው የአይሁድ መሪዎችን
እየሱሰ በምእራብ ጆርዳን ወንዝ ነበረ
እየሱስመ ለጥቂት ጊዜ በምስራቅ ጆረዳነ ቆየ
ዮሀንስ ምልክት አለማድረጉ እውነት ቢሆንም ስለዚህ ሰው የተናገረው ምልክት እነደሚያደርግመ እውነት ነው
ተአምራቶቹ አንድ ነገር እውነት እነደሆነና ለዛ ሰውም ምስጋና መስጠት
አመኑ የሚለው እየሱስ ያለውን ማመንና መቀበል
ይህ የሚቀጥለው ክፍል ታሪክ ስለ አልአዛር ነው፨ ይህ ጥቅሰ እሱን ሲያስተዋውቅ ስለእህቱ ሜሪእና ስለአልአዛር የኃላ መግለጫ ኣስተዋውቃል
የማርታን እህት ሜሪን ዮሀንስ እያስተዋወቀ ቀጥሎ ምን እንደሚሆን መግለጫ ያጋራ ነበር
እየሱሰስ እንዲመጣ ጠየቁት
እዚህ ፍቀር የሚያመለክተው ወንድማዊ ፍቅር ተፈጠሮአዊ የሰው ፍቅር በጓደኞች እና በዘመድ
እየሱስም ያመለከተው በአልአዛር ምን እንደሚሆንና ስለበሽታው ነው፨
የስጋ ሞትን ያመለክታል
እየሱሰ ውጤቱ ምን እንደሚሆን ያውቅ ነበር
የእግዚአብሄር ልጅ የሚለው ለእየሱስ አስፈላጊ ነው
የኃላ ታረክ መግለጫ
ይህ ነጥብ በጥያቄ መልክ የሆነው ደቀመዛሙርቱ አጽንኦት ሰተው እየሱስ ወደ እንዳይሄድ ስለፈለጉ ነው፨
እየሱስን የሚቃወሙ የአይሁድ መረዎች ማደንዘዣ ነበር
በጥያቄ መልክ የሆነው አጽንኦት ለመስጠት ነው፨
በቀን ብርሀን የሚመላሱ በደንብ ስለሚያዩ አይሰናከሉም፨ ብርሀን የእውነት መግለጫ ነው፨እየሱሰ ዕያለ ያለው እውነትን መሰረት አድረገው የሚኖሩ እግዚአብሄር ያዘዛቸውን መፈጸም ይችላሉ
እየሱስ ለደቀመዛሙርቱ መናገሩን ቀጠለ
ጭለማ የሚያመለክተው ከዕግዚአብሄር ብርሀን ውጪ መመላለስን ነው
ትርጉሙ ሊሆን የሚችለው 1) አያይም ወይም የእግዚአብሄር ብርሀን የለውም
ተኝቷል የሚለው ፈሊጠእ አልአዛር ሞቶአል፨ በናንተ ቋነቋ አባባል ካለ መጠቀም ትችላላችሁ
ከእንቅልፉ ላስነሳው እየሱሰ አልአዛርን ወደህይወት እንደሚመልሰው እቅዱን እያሳየ ነው፨ ናንተ ቋነቋ አባባል ካለ መጠቀም ትችላላችሁ
በቁጥር 13 ላየ ዮሃንስ ለደቀመዛሙርቱ እየሱስ ስለ አላዛር ማንቀላፋት የተናገረውነ እንዳልገባቸው
ደቀመዛሙርቱ እየሱስ ያለው አልገባቸውምና የመሰላቸው አልአዛር እርፍተ እያረገ ነው ይሻለዋልም
እንዲገባቸው እየሱሰ ቃል በቃል ነገራቸው
እየሱስም ደቀመዛሙርቱን ማናገር ቀጠለ
ለጥቅማችሁ
በዚያ አልነበርኩም፨ ስለዚህም ምክንያት በኔ ታምናላችሁ
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - "ዲዲሞስ ብለው የጠሩት"
የወንድ ስም መንታ ማለት ነው
ኤየሱስም በቢታንያ ነው፨ ይህ ቁጥር ከኃላ ያለውነ መረጃና እየሱስ ከመምጣቱ በፊት ያለውን ይገለጻል
ይህንን ኣሁን እንደሆነ መተርጎም ትችላላችሁ፨ የአልኣዘርን አስክሬን ከ4 ቀን በፈት በመቃብር እነዳኖሩት አወቀ፡
ሶስት ኪሊሜትር ይርቃል፨ ስታዲየም 185 ሜትር ነው
አልአዛር ታናሽ ወንድማቸው ነው፨ ሶስተኛ ወንድማቸው፨
አልአዛር ታናሽ ወንድም ነው፨ የኔ ታናሽ ወንድም በህይወት ይኖር ነበር
አልአዛር ታናሽ ወንድም ነው፨ ያንቺ ታናሽ ወንድምሽ አሁን ይነሳል፨
እንደገና በሕይወት ይኖራል
ሞት የሚያመለክተው ስጋ ሞትን ነው
ይኖራል የሚለው መንፈሳዊ ሕይወትን ነው፨
በእኔ የሚያምኑ ሁሉ በመንፈስ ከእግዚአብሄር አይለያዩም ወይም በእኔ የሚያምኑ በመንፈስ ከእግዚአብሄር ጋር ለዘላለም ይኖራሉ
ሞት የሚያመለክተው መንፈሳዊ ሞትን ነው
ማርታ ለእየሱስ አለች
ማርታም እየሱስ ጌታ የእግዚአብሄር ልጅ መሲሁ እንደሆነ ኣመነች
ይህ ለእየሱስ አሰፈላጊ ርዕስ ነው
ሜሪ የማርታ ታናሽ እህት ናት፨ ሄዳም ታናሽ እህቷን ሜሪን ጠራቻት፨
ይህ ርእሰ እየሱሰስን ያመለክታል
እንቺ እንድትመጪ ጠየቀ
ዮሀንስ በዚህ ክፍል ታሪኩን ኣቋርጦ እየሱስ ያለበትን አካባቢ መግለጫ ሰጠ
ሜሪ ክብር ለመስጠት በእየሱሰ እግር ላይ ወደቀች
አልአዛር የሜሪ ታናሽ ወንድሟ ነበር፨ ታናሽ ወንድሜ በህይወት ይኖረ ነበር፨
ዮሀንስ በዚህ ክፍል የእየሱስነን መታወክ መረበሽ ማዘን ይገልጻል፨ በጣም ተረብሾ ነበር፨
እየሱስ ማለቀስ ጀመረ ወይም እየሱስ አለቀሰ፨
ይህ የተለሳለሰ ጥያቄ ነወ። የት ቀበራችሁት?
ይህ ወንድማዊ ፍቅር ወይም የስ ው ፍቅር ለጓደኛ ወይም ለቤተሰብ አባል
ይህ ኣስተያየት እንደጥያቄ ያቀረቡት አይሁዶች እንዴት እየሱሰ አለአዛርን አለዳነውም ለማለት ነው፨ እውርን ያድናል ያበራል አልአዛርንም እነዳይሞት ሊያድነው በቻለ ነበር፨ ይህንን ሰው ከሞት ስላላዳለነው እውር ሆኖ የተወለደውንም አላዳነወም አዳነው ኣሉተ እንጂ
ይህ አባባል ነው፨ ዐይኑን አዳነው፨
ዮሀንስ ትንሽ ታሪኩን ኣቋርጦ አልኣዛርን የት እንደ ቀበሩት አስረዳ
ማርታና ሜሪ የ አልአዛር ታላቀ እህቶች ናቸው፨ ማርታ የ አልአዛር ታለቅ እህት
በዚህ ግዜ መጥፎ ሽታ ይኖራል ወይም አስከሬኑ መሽተት ጀምሮአል፨
ይህ አባባል በጥያቄ መልክ የሆነው እግዚአብሄር ቀጥሎ አስደናቂ ስራ ሊሰራ ስለሆን አጽንኦት ለመስጠት ነው፨ በኔ ብታምኚ የእግዚአብሄርን ስራ እንድታዪ ነግሪሽ ነበር
ይህ ወደላይ ማየትን ያመለክታል፨እየሱስ ወደ መንግሰተሰማያት ተመለከተ
እየሱሰ ቀጥታ ወደአባቱ መጸለዩ በአጠገቡ የነበሩት ጸሎቱን እንዲሰሙ ነው፨ አባ ስለሰማኀኝ ኣመሰግንሀለሁ፨ ወይም አባ ጸሎቴን ስለሰማህ አመሰግንሀሉ፨
ይህ ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ርእሰ ነው፨
አንተ እንደላከኝ እንዲያምኑ ጸለግሁ፨
ዕየሱስ ከጸለየም በሁዋላ
ጮኀ
በዚያን ግዜ ባህሉ የሞተን ሰው በረዥም ጨርቅ ይጠቀለል ነበር፨
እነሱ የሚለው በዚያ ተሰብስበው ለነበሩና ታምራቱን ላዩት
እነዚህ ቁጥሮች ኢየሱስ አልዓዛርን ከሞት ካስነሳ በኋላ ምን እንደ ሆነ ይነግሩናል።
ይህ የሚቀጥለው ክፍል ታሪክ ነው፨ የካህናት አለቆችና ፈሪሳውያን በአይሁድ ሽነጎ ተሰበሰቡ
ከቀሳወስቱ መካከል መሪዎቹም
የሸንጎው መሪዎችም ስለ እየሱስ እንደሚያወሩ የሳያል፨ ስለ እየሱስ ምን ማድረግ እንችላለን፨
የአይሁድ መሪዎችም ህዝቡ እየሱስነ ንጉሳቸው ያደርጉታል በለው ፈሩ፨ ሁሉም በርሱ ካመኑ በሮም ላይ ያምጻሉ፨
የሮም ጦር ሰራዊት የሮም ጦር ሰራዊት ይመጣሉ
ቤተ መቅደሳችንን እና ህእባችንን ያፈረሳሉ
አዲስ ሀሳብን ለማስተዋወቅ መንገዱ ይህ ነው፨ በራስህ ቋነቋ መግለጽ መንገድ ካለህ መጠቀም ትችላለህ፨
ቀያፋም እያጋነነ ለመናገር ነው እንደዛ ያለው፨ እየሆነ ያለውን ነገር አልገባችሁም፨ የምትናገሩት ምንም እንደማያውቅ ሆናችሁ ነው፨
ቀያፋ ማለት የፈለገው እየሱስ እንዲኖር ከተፈቀደ የሮም ጦር ሰራዊት የእስራኤልን ህዝብ ይገላሉ፨ ህዝብ የሚለው የሚያመለክተው እስራኤልን ህዝብ ነው፨ሮማውያን ህዝባችንን ሁሉ ከሚገሉ
በቁጥር 51 እና 52 ኬፋ ባያውቀውም ትንቢትን እየተናገረ ነበር፨ ይህ ለሚቀጥለው መግለጫ ነው፨
ህዝብ የሚለው የሚያመለክተው የእስራኤልን ህዝብ ነው
ይህ ኤሊፕሲስ ነው። “ሰዎች” የሚለው ቃል በጥቅሱ አውድ ተተክቷል ፡፡ አት: - “ወደ አንድ ህዝብ ይሰበሰባሉ”
ይህ የእግዚአብሄር የሆኑ ህዝቦችን በክርስቶሰ ያመኑት በመንፈስ የዕግዚአብሄር ልጆች የሆኑ
እየሱስም ከቢጣንያ ኤፍሪም ወደ ምትባል መንደር ሄደ፨ በቁጥር 55 ላይ የፋሲካ በዓል ደርሶ ስለነበር አይሁዶች ምን እንደሚሰሩ ይነግረናል፡፡
አይሁድ የሚለው የአይሁድ መሪዎችን ነው፨ በሚቃወሙተ አይሁዶች መካከል በግልጽ ይመላለሳል
ከከተማ ወጣ ያለ ጥቂት ህዝብ የሚኖሩበት
እየሱሰስና ደቀመዛሙርቱ ለጥቂት ጊዝ በኤፍሬም ቆዩ፨ በዚያ ከደቀመዛሙርቱ ጋር ለጥቂት ጊዜ ቆየ
ወጣ የሚለው ኢየሩሳለምን ከአካባቢው ካሉ ከተሞች ከፍታ ላይ መሆኗን ለማመልከት ነው
በቁጥር 57 ላይ የሆነው የተጻፈው ከቁጥር 56 በፊት ነው፨ ቅደም ተከተሉ አንባቢዎችን የሚያደናግር ከሆነ ቁጥሮቹን ማዋሀድ እና የ 57 ጽሁፍ ከ 56 በፊት ማድረግ ተችላለህ፨
እነዱ የሚለው ቃል ወደ የሩሳሌም የተጓዙትን አይሁዶች ለማመልከት ነው
ይህ የተሀድሶ ጥያቄ የሚገልጸው እየሱሰ ወደ ፋሲካ በዓል መምጣቱን በመጠራጠር ነበር፨ ሁለተኛወ ጥያቄ ታስባለህን ተናጋሪው እየሱሰ ወደ በአሉ ቢመጣ የመታሰር እድሉ ከፍተኛ ስለሆን ይገረም ነበር፨ እየሱስ ምናልባት ወደ በዓሉ አይመጣም። እታሰራለሁ ብሎ ይፈራል፨
ይህ መግለጫ የሚያስረዳው የአይሁደ አምላኪዎች እየሱስ በበዓሉ ለመገኛት ይመጣ ይሆን ብለው መገረም ነበረባቸው፨ በቋነቋህ
ይህ የሚቀጥለው ታሪ ክፍል ነው፨ እየሱስ በቢታንያ በእራት ላይ ሳለ ሜሪ እግሮቹን በዘይት ቀባችው
የክብደት መለኪያ ነው፨ የአንድ ኪሎ ግራም አንድ ሶሰተኛ ነው፨
ጥሩ መአዛ ያለው ፈሰሽ ሲሆን ትሩ ሽታ ካላቸው አትክልቶች ዘይት የሚሰራ ነው፨
የደወል ቅርጽ ካለው አበባ የሚሰራ ሽቶ ሲሆን የሚገኘውም ኔፓል ቻይና ህንድ ተራራዎች ላይ ነው
ይህ ኣሁን እነደተደረገ መተርጎም ይቻላል፨ የሽቶው መአዛ ወይም ሽታወ ቤቱን ሞላው፨
የእየሱሰ ጠላቶች እንዲይዙት ያደረገው
ጥያቀያዊ አነጋገር ነው፨ እንደ ከባድ አረፍተነገር መተርጎም ተችላለህ፨ ይህ ሽቶ ለሶስተ ሞተ ዲናር ተሽጦ ገንዘቡን ለድሆች መስጠት ይቻል ነበር፨
በቁጥርም መተርጎም ትችላለህ፨ 300 ዲናር
ዮሀንስ ይሁዳ ስለምን ስለድሆች እንደጠየቀ ያስረደዳል፨ በቋንቋህ በተሻለ ማስረዳት ከቻልክ መጠቀም ትችላለህ፨
ይህነ ያለው ሌባ ስለነበረ ነው፨ ስለድሆች ግድ አልነበረውም፨
እሷ ያረገችው ለሞቱ እና ለቀብሩ ምን ያህል እንዳደነቀችኝ እንድታሳይ ተዉአት! በዚህ መንገድ ሰውነቴን ለቀብር አዘጋጅታለች
ዕየሱስ ይህንን ማለቱ ድሆችን ለመርዳት ብዙ ኣጋጣሚዎች አሉ፨ ድሆች ሁሌም በመካከላቸሁ አሉ፤ በፈለጋችሁ ግዜ ልትረዱአቸው ተችላላችሁ
ይህን ማለቱም እንደሚሞት ለመንገር ነው፨ እኔ ግን ሁሌም ከናንተ ጋር እዚህ የለሁም፨
ይህን ቃል የተጠቀመው ከዋናው ታሪክ ለማረፍ ነው ዮሃነስ አዲስ ሰዎች ከቢታኒያ ወደ እየሩሳለም አንድ መጡ ለመንገር ነው፨
የአላአዛር ከሞት መነሳት ብዙ አይሁዶች እንዲያምኑ ሆነ
ይህ የሚያመለክተው ብዙ አይሁዶች እየሱስ የእግዚአብሄር ልጅ እንደሆነ ኣመኑ፨ እምነታቸውነ በእየሱስ ላይ ጣሉ፨
ይህ የሚቀጥለው ታረክ ክፍለ ነው፨ እየሱስ ወደ እየሩሳለም ገበ ህዝቡም እንደ ንጉስ አከበሩት
ብዙ ህዝብ ሰብስብ
ይህ ማለት እግዚአብሄር አሁን ያድነን
ይህ የእግዚአብሄርን መልካም ፍላጎት ለሰው ያለውነ ያሳያል
እዘህ ስም የሚለው የሚያመለክተው በስልጣንና በኃይል ነው፨ በእግዚአብሄር የተወከለ ወይም በእግዚአብሄር ኃይል የመጣ
ዮሃነሰ እየሱስ አህያዋን እንዴት እንዳገኘ ያስረዳል፨ በአህያ ውርንጫ ተቀምጦ ወደ እየሩሳሌም እንደሚገባ ያስረዳል፨ የአህያ ውርነጫ አገኘ ተቀመጠባትም ወደ ከተማውም ገባ
አሁን እንደተደረገ ኣድርገህ መተርጎም ተችላለህ፨ ነቢዩ እንደጻፈው
የጽዮን ልጅ የሚያመለክተው የእስራኤልን ህዝብ ነው
ዮሀንስ ጻሀፊው እዚህ ላእ ኣቋርጦ ደቀመዛሙርቱ ቆይተው የገባቸውን ነገር መግለጫ ይሰጣል
ይህን ነገር የሚለው ነቢያቶች ስለ እየሱስ የጻፉትን ለማለት ነው
አሁን እንደተደረገ መተርጎም ቲችላለህ፨ ዕግዚአብሄር እየሱስነ ሲያከብረው
ይህንን ነገር የሚለው የሚያመለክተው እየሱስ በአህያ ውርንጫ ተቀምጦ ወደ እየሩሳለምነ ሲገባ እያወደሱት ዘንባባ ዝንጣፊ ያወዛውዜ ነበር
ይህ ቃል ትረካውን ቆም ለማድረግ ነው፨ ዮሃንስ እዚህ የሚያስረዳወው ብዙ ህዘብ የመጣው አልአዛርነ ከሞት እንዳስነሳው ስለሰሙ ነው፨
ለሎች ብዙ ምልክቶችን እንዳደረገ ሲያወሩ ሰሙ
ፈሪሳውያኑም ኢየሱስን ማቆም እንደማይቻል አሰቡ፨ እሱን ለማቆም ምንም ማድረግ አንችልም እንደማለት ይመስላል
ፈሪሳውያኑ እየሱስን ብዙ ሰው እነደተከተሉት ባዩ ግዜ ፍርሀት ውስጥ ስለነበሩ ዕያጋነኑ ገለጹ፨ ሁሉም የርሱ ደቀመዝሙር የሆነ ይመስላል፨
አለም የሚለው ለማጋነን የተጠቀሙበት የዓለም ህዝብ ሁሉ
የተወሰኑ የሚለው አዲሰ ገጸ ባህሪን ለማስተዋወቀ ነው
ዮሀንስ ግሪኮች በፋሲካ በዓል እግዚአብሄርን ለማምለክ ይሄዱ ነበር፨እግዚአብሄርነ በፋሲካ በዓል ለማክበር፨
በገሊላ ውስጥ ያለች ከተማ
ፊሊፖስና እንድርያስ የግሪክ ሰዎች ሊያዩት እንደሚፈልጉ ነገሩት፨ ግሪኮችም ምን እነዳሉት ነገሩት፨
እየሱስም ለፊሊፖስና እንድርያስ መለሰላቸው
እየሱስ ይህን ያለው እግዚአብሄር ልጁን በስቃይ በሞት እና ከሞት በማስነሳት የሚከብርበት ሰዓት ትክክለኛው ሰዓት እንደደረሰ ለማስረዳት ነው
የሚከተለው የሚከተለው አስፈላጊ እና እውነት መሆኑን በቋንቋዎ አፅን emphasiት በመስጠት ይህንን ይተረጉሙ ፡፡ በ 1 49 ውስጥ “በእውነት ፣ በእውነት” እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
እዚህ “የስንዴ እህል” ወይም “ዘር” ለኢየሱስ ሞት ፣ የቀብር እና የትንሳኤ ምሳሌ ነው። አንድ ዘር እንደተተከለ እና ብዙ ፍሬ ወደሚያፈራ ተክል እንደገና እንደሚበቅል ፣ እንዲሁ ከሞተ ፣ ከተቀበረ እና ከሞት ከተነሳ በኋላ ብዙ ሰዎች በኢየሱስ ያምናሉ።
ህይወቱን የሚወድ የሚያመለክተው የራስን ህይወት ከሌላወ ህይወት አስበልጦ ማየት፨ የራሱን ህይወት ከሌላው አስበልጦ የሚያየእ የዘላለም ህይወት አይቀበልም
እዚህ ላይ “ሕይወቱን የሚጠላ” የሚያመለክተው የሌሎችን ሕይወት ከሚወድደው በታች የሆነውን የራሱን ሕይወት የሚወድ ነው ፡፡ አት: - “የሌሎችን ሕይወት ከራሱ የበለጠ አስፈላጊ እንደሆነ አድርጎ የሚቆጥር ሁሉ ከእግዚአብሔር ጋር ለዘላለም ይኖራል” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
እየሱስ እኔን የሚያገለግል ሁሉ ከርሱ ጋር በገነት ይኖራሉ ማለቱ ነው፨ እኔ በገነት ስሆን አገልጋዮቹ=ቼም በገነት ከኔ ጋር ይሆናሉ
አባት የሚለው ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ነው
ይህ አስተያየት እንደ ንግግራዊ ጥያቄ ነው። እየሱሰ ስቅለቱ እንዲያልፍለት ቢመኝም ለአባቱ ታዛዥ መሆንን መርጦ ለመሞት ወሰነ ከዚህ ሰዓት ኣድነኝ ብዪ አልጸልይም
ይህ ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ርእሰ ነው
ሰዓቱ የሚለው እየሱሰ በመስቀል ተሰቃይቶ የሚሞትበትነ ነው የሚያመለክተው
ስም የሚለው እግዚአብሄርን ነው የሚገልጸው፨ ክብርህ ይታይ ወይም ክብርህ ይገለጽ
የእግዚአብሄርን ነግግር ይወክላል፨ አንዳንድ ግዜ ሰዎች ወደ እግዚአብሄር ማመለክት ይፈራሉ ስለሚያከብሩት፨ እግዚአብሄር ከሰማይ ተናገረ
ድምጽ ከሰማይ ለምን እንደመጣ እየሱስ ኣስረዳ
ዐለም የሚለው በጠቅላላ የአለምን ሕዝብን ያመለክታል እግዚአብሄር በሰው ልጆች ላይ ሊፈርድ ሰዓቱ ኣሁን ነው
ገዢ የሚለው ሰይጣንን ያመለክታል፨ የዘህን አለም ገዢ ሰይጣንን የማፈርስበት ጊዜው ኣሁን ነው፨
በቁጥር 33 ላይ ዮሃነስ ወደ ላይ ከፍ ስለ ማለት እየሱስ የተናገረውን ይገልጻል
ስለ ስቅላቱ ነበር የሚለው፨ ሰዎች ወደ መስቀሉ ከፍ ሲያረጉኘ
በስቅላቱ እየሱስ ለሁሉም እንዲያምኑተ መንገድን ያዘጋጃል
ዮሀንስ የእየሱስን ቃል ሲያብራራ ሰዎች እንደሚሰቅሉት ገለጸ፨ ይህንንም ያለው እንዴት እንደሚሞት ሰዎች እንዲያዊቁት ነው፨
ከፍ ማለት መሰቀልን ያመለክታል፨ የሰው ልጅ በመስቀል ላይ ከፍ ሊል ወይም ለሰቀል ይገባዋል
ትርጉሙ ሊሆን የሚችለው 1) ይህ የሰው ልጅ ማን ነው? 2) ስለ የትኛው የሰው ልጅ ነው የምታወሩት?
እዚህ “ብርሃን” የእግዚአብሔርን እውነት የሚገልጥ የኢየሱስ ትምህርቶች ዘይቤ ነው ፡፡ “በጨለማ ውስጥ መሄድ” ያለ እግዚአብሔር እውነት መኖርን የሚያሳይ ዘይቤ ነው። አት: - ቃሌ እግዚአብሔር እንደሚፈልግህ እንዴት እንደምኖር እንድትረዳ ቃሌ እንደ ብርሃንህ ብርሃን ነው ፡፡ እኔ ከአንተ ጋር ገና አልሆንም ፡፡ አሁንም እኔ ከአንተ ጋር እያለሁ መመሪያዎቼን መከተል አለብህ ፡፡ ቃሌን ፣ በጨለማ ውስጥ እንደ መጓዝ ይሆናል ፣ ወዴት እንደምትሄድም አታይም ፡፡ ”(ይመልከቱ ፡፡
“ብርሃን” የእግዚአብሔርን እውነት የሚገልጥ የኢየሱስ ትምህርቶች ዘይቤ ነው ፡፡ “የብርሃን ልጆች” የኢየሱስን መልእክት የሚቀበሉ እና በእግዚአብሔር እውነት ለሚኖሩ ሰዎች ምሳሌ ነው። AT: - “እኔ ከእናንተ ጋር ሳለሁ የእግዚአብሔር እውነት በእናንተ ውስጥ እንዲኖር ቃሌን ተቀበል” (የበለስ_ማይታፎርን ይመልከቱ)
የሆንስ ታረኩን አቋርጦ በነቢዩ ኢሳያስ የተነገረውን ትንቢቱ እንደተፈጸመ ኣስረዳት ጀመረ
የነቢዩ የኢሳያስ ትንቢት የፈጸም ዘንደ
ይህ በጥያቄ መለክ የተጻፈው የነቢዩ ኢሳያስን መልእክት እንዳላመኑ ለመግለጽ ነው፨
የእግዚአብሄርን የማዳን ክንድ ኃይል ለመግለጽ
እግዚአብሄርም ልባቸውን ኣደነደነ፨ ግትር ኣደረጋቸው፨
አይሁዶች ልብ እንዲገባን የሚያደርግ የሰውነት ክፍል ነው ብለወ ያምናሉ
ሰዎች ወደ አይሁድ ማምለኪያ ቦታ እንዳይገቡ እነዳያደርጓቸው
ዕግዚአብሄር ከሚያከብራቸው በይላ ሰዎች እንዲያከብሩዋቸው ይፈልጉ ነበር
ዮሀናእስ ወደዋናው ትረካ ይመለሳል፨ ይሀ በሌላ ግዜ እየሱስ ለህዘቡ ሲናገር ነው፨
ብዙ ህዝበ ተሰብሰቦ እየሱስ ሲናገር ይሰሙ ነበር፨ እየሱስም ለተሰበሰበው ህዝብ ጮኸ
እሱ የሚለው እግዚአብሄርን ያመለክታል፨ እኔን ያየ የላከኝን እግዚአብሄርን ያያል፨
እየሱስም ለተሰበሰበው ህዝብ መናገሩን ቀጠለ
ብርሀን የሚለው የእየሱሰ ምሳሌ ነው፨ እውነትን ለማሳየት መጥቻለሁ፨
ጭለማ የዕግዚአብሄርን አውነት ኣቶ በድንቁርና መኖር፨ መንፈሳዊ እውር ሆኖ ላይቀጥል ይችላል፨
እዚህ “በዓለም ላይ መፍረድ” ማለት ኩነኔ ማለት ነው ፡፡ ኢየሱስ የመጣው ሰዎችን ለመኮነን አይደለም ፡፡ አት: - "ማንም ትምህርቴን ቢሰማና ቢቃወም አላውቀውም ፣ እኔ አላውቅም ፡፡ ሰዎችን ለመፍረድ አልመጣም ፡፡ ይልቁን በእኔ የሚታመኑትን ለማዳን ነው ፡፡"
እዚህ “ዓለም” በዓለም ውስጥ ያሉትን ሁሉንም ህዝብ የሚወክል ቃል ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
እግዚአብሄር በኃጢአተኞች ላይ ሲፈርድ
እንደናገር የሰጠኝ ትዕዛዛት ሁሉ የዘላለምን ሕይወት ይሰጣል፨
ይህ የእግዚአብሔር አስፈላጊ መጠሪያ ነው
ገና የፋሲካ በዓል አልሆነምና እየሱሰ ከደቀመዛሙርቱ ጋር በራት ላይ ነበር፨ ይህ ታሪክ የሚያስረዳው የእየሱስንና የይሁዳን
ይህ ርዕሰ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ነው፨
ይህ ዓየነት ፍቅር ከእግዚአብሄር የሚመጣ በሰዎች ምለካምነት ላይ ያተኮረ ራስን የማይጠቅም ቢሆን እንኳን። የፈለጉትን ስራ ቢሰሩ እንደዚህ ዓይነት ፍቅር ለሌሎች ይጨነቃል
በልቡ ኣኖረ የሚለው አንድ ሰው ስለአንደ ነገር እንዲያስብ ማድረግ፨ ሰይጣን ቀድሞዉኑ በስምኦን ልጅ በአስቆሮቱ ይሁዳ እየሱስን አሳለፎ እንዲሰጥ ኣሳስቦታል
ቁጥር ሶስት እየሱስ ስለሚያውቀው ነገር የገልጣል፨ ድርጊቱ በቁጥር አራት ላይ ይጀምራል
ይህ ርእስ ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ነው
እጁ የሚለው ኃይልና ስልጣንን ያመለክታል
እየሱሰ ሁሌም ከአባቱ ጋር ነበር እናም በምድር ስራውን ሲጨርስ ወደ አባቱ ይመለሳል
ሀገሩ አቧራ ስለነበር በባህሉ እራቱን የጋበዘው ሰው የእንግዶቹን እግር የሚጣጥብ አገልጋይ ያዘጋጃል
የፒተር ጥያቄ የሚያመለክተው እየሱስ እግሩን እንዲያጥብ ፈቃደኛ አልነበረም፨ ጌታ ሆይ የኔን የሀጢአተኛውን እግር ማጠብ አግባብ አይደለም፨
እየሱስ ፒተርን ለማግባባት ሁለት ኣፍራሾችን ተናገረ፨ ፒተር የእየሱስ ደቀመዝሙር ሆኖ መቀጠል ከፈለገ እግሩን ማሳጠብ አለበት፨ ካጠብኩህ ሁሌም የኔ ትሆናለህ፨
እየሱስም ስምኦን ፔጥሮስን ማናገር ቀጠለ
እየሱስ አንተ የሚለውን ቃል ሉሁለም ደቀ መዝሙር ይጠቀማል
መታጠብ ያሚለው እግዚአብሄር ሰውን በመንፈሳዊ ህይወት ሲያጥብ ለማመልከት ነው፨ የእግዚአብሄርን ምህረት ከተቀበልን አሁን የሚያስፈለገን ከእለት ኃጢአት መንጻት ነው
እየሱስ አሳልፎ የሚሰጠው ይሁዳ በሱ እንዳላመነ ለማሳየት ነው፨ ስለዚህም እግዚአብሄር ኃጢአቱን ይቀር አላለውም፨ ሁላችሁም የእግዚአብሄርን ይቅርታ አልተቀበላችሁም
ይህ አባባል በጥያቄ መልክ የሆነው እየሱስ ለደቀመዛሙረቱ ያደረገውን ያስተማረውን አጽንኦት ለመስጠት ነው፨ ለናንተ ያደረኩትን እንዲገባችሁ ነው፨
እየሱስ ደቀመዛሙረቱ ለርሱ ምን ያህል ከብር እንደሰጡት ለመግለጽ ነው፨ መምህር እና ጌታ ብለችሁ ሰትጠሩኝ ትልቅ ክብር አሳያችሁኝ
እየሱስ ለማለት የፈለገው ደቀመዛሙርቱ የሱን ምሳሌ እንዲከተሉና እርስ በርሳቸው እንዲገለገሉ ነው፨
እየሱስ ለደቀመዛሙርቱ መናገሩን ቀጠለ
በ1፡49 ላይ እንደተረጎማችሁት ተረጉሙት
በጣም እሰፈላጊ
መባረክ ማለት ጥሩ እና ጠቃሚ ነገር ለሰው እንዲሆን፨ እግዚአብሄር ይባርክሀል
ቃሉ ሊፈጸም ግድ ነው
እንጀራዪን የበላ የሚለው ጓደኛ መስሎ የነበረውነ ለመግለጽ ነው፨ ተረከዙን አነሳ የሚለውም አንድ ሰው ጠላት እንደሆነ ለማሳየት ነው፨ ጓደኛ መስሎ ይታይ የነበረው ጠላት ሆነ
እኔ ምነግራችሁ ምን ሊሆን እንደሚችል ነገሩ ከመሆኑ በፊት ነው
እኔ እኔ ነኝ ብዪ የነገርኃችሁን እንድታምኑ ወይም መሳያ እንደሆንኩ እንድታምኑ
እኔ እንደ ሆንሁ አምናለሁ ፣ ወይንም “እኔ ክርስቶስ እንደሆንኩ ታምኑ ይሆናል”
ተጨነቀ ተረበሸ
በ1፡49 ላይ እንደተረጎማችሁት ተርጉሙት
ደቀመዛሙርቱ እርስ በርስ በመገረም ተያዩ፨ እየሱስን ማን አሳልፎ የሰጣል?
ዮሀንስን ያመለክታል
በእየሱስ ጊዜ አይሁድ እንደ ግሪኮች
በእራት ጠረፔዛ ዙሪያ ጭንቅላትን
ይህ አይነት ፍቅር የሚመጣውከእግዚአብሄርና ስለሌላው መልካም ባማሰብ ለራስ እንኩዋን ጥቅም ባይኖር። ይህ አይነት ፍቅር ስለሌላው ይጨነቃል ምንም አይነት ነግረ ቢሰሩ
ይሁዳ ከ ኬሪዮት ከምትባል መንደር ነው
ይህ ቃል ጁዳ እንጀራውን እንደተቀበለ ወዲያውኑ
ይህ ማለት ሰይጣን ሙሉ በሙሉ ይሁዳን ተቆጣጠረ፨ ሰይጣን ተቆጣጠረው ወይም ሰይጠን ያዛወው ጀመር
ይሁዳን እያናገረ ነው
ልትሰራ ያሰብከውን በፍጥነት ስራው
ሂድና ለድሆች ገንዘብ ስጥ
ዮሃንስ ትኩረት ለመሳብ ይሁዳ ኃጢአቱን ወይም ጭለማ ነገሩን በጭለማ ውስጥ ለመስራት እንደወጣ ያሳያል። በድቅድቅ ጭለማ ወዲያውኑ ወጣ
አሁን ሕዝቡም የሰው ልጅ ክብር ከእግዚአብሔር ሲቀበልና እግዚአብሔርም ከሰው ልጅ ክብር ሲቀበል ያያሉ
እሱ የሚለው የስው ልጅን ነው የሚያመለክተው፨ እራሱ የሚለው የእግዚአብሔር አንጸባራቂ ነው፨ እግዚአብሔር ራሱ የሰውን ለጅ ያከብርዋል፨
ሕጻናት ልጆች ብሎ ደቀመዛሙርቱን መጥራት ይወዳል ልክ እንደራሱ ልጆች
አይሁድ የሚለው እየሱስነ የሚቃወሙትን የአይሁድ መሪዎቹን ነው፨ ለአይሁድ መሪዎች እንዳልኳቸው
እየሱስም ደቀመዛሙርቱን ማናገር ቀጠለ
ከእግዚአብሄር የሚመጣ ፍቅር ሲሆን ጥሩ የሚሰሩትን ይመለከታል ምንም እንኩዋን ለራስ ባይጠቅምም፨ ይህ ዓይነት ፍቅር ስለሌላው ይጨነቃል ምን ነግረ ቢሰሩ
እየሱስ በተናገረው አረፍተነገር ላይ ክብደት ለመጨመር ነው፨ ደቀመዛሙርቱ ለእያንዳንዳቸው ያላቸውን ፍቅር ለሚያዩ ሰዎች ነው፨ እያንዳነዱ ለእያነዳንዱ ያለውን ፍቅር ማወቅ
ሕይወቴን ልሰጥ ወይም ልሞት
እየሱስ በተናገረው አረፍተነገር ላይ አጽንኦት ለመስጠት ነው፨ ስለ አንተ እሞታለሁ አልክ እወነቱ ግን አታደርገውም
ዶሮከመጮሁ በፈት አላውቀውም ብለህ ሶስት ግዜ ትክደኛለህ
ታሪኩ ከቀደመው ምዕራፍ ይቀጥላል፨ እየሱስም በጠረጴዛ ላይ ተቀምጦ ከደቀመዛሙርቱ ጋር ማውራቱን ቀጠለ
ይህ አባባል ነው፨ የታወከ ልብ ማለት መጨነቅ መረበሽ ማለት ነው፨ መጨነቅና መረበሻችሁን አቁሙ፨
ባባቴ ቤት ለመኖር ብዙ መኖሪያ አለ
ይህ የሚያመለክተው መንግሰተ ሰማይን ነው፤ እግዚአብሄር የሚኖርበት
ይህ ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ርዕስ ነው
ክፍል የሚለው ቃል ለነጠላ ክፍልም ወይም ለብዙ መኖሪያ ነው
እየሱስ በርሱ ለሚያምኑ ሁሉ በመንግስተ ሰማይ ቦታ ያዘጋጃል፨ አንተ የሚለው ቃል ለብዙ ነው ለሁሉም ደቀመዛሙርት
ወደዛ ለመድረስ እንዴት እናወቃለን?
ይህ አባባል የሚከተሉት ትርጉሞች ሊኖሩት ይችላል 1)የእግዚአብሄር መንገድ 2) ሰዎችን ወደ እግዚአበሔር የሚወስድ
ይህ አባባል የሚከተሉት ትርጉሞች ሊኖሩት ይችላል 1) እውነተኛ ሰው ወይም 2) ስለ እግዚአብሔር እውነትን የሚናገር ሰው
ይህ ኣባባል እየሱስ ለሰዎች ሕይወትን ይሰጣል ማለት ነው፨ ሰውን ሕያው የሚያደርግ
ሰዎች በእየሱስ በማመን ብቻ ከእግዚአብሔር ጋር መኖር ይችላሉ፨ በኔ ካልሆነ በስተቀር ማንም ከአባቴ ጋር መኖር አይችልም
ይህ ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ረዕስ ነው፨
አባት የሚለው ለእግዚአብሐር አስፈላጊ ርዕስ ነው
የህ አስተያየት በጥያቄ ምልክት የሆነው ለባባሉ አጽንኦት ለመስጠት ነው፨ ፊሊፕ ከናንተ ከደቀመዛሙርቴ ጋር ልጅም ጊዜ አብሪአችሁ ነበርኩ፨ እስከአሁን ድረስ ልታውቀኝ ይገባል፨
የእግዚአብሔር ልጅ የሆነውን እየሱሰን ማየት፤እግዚአብሔር አባትን ማየት ነው
ይህ አባባል በጥያቄ መልክ የቀረበው ለፊሊፕ ጥያቄ እየሱስ አጽንኦት ለመስጠት ነው፨ አብን አሳየን ማለት አይገባሕም ነበር፨
እየሱስ ፊሊፕን ጥያቄ ጠይቆት ከደቀመዛሙርቱ ጋር ንግግሩን ቀጠለ
ይህ አባባል በጥያቄ መልክ የቀረበው እያሱሰ ለፊሊፕ የተናገረውን ቃል አጽንኦት ለመስጠት ነው፨ ብወነት ማመን ነበረብሕ በእኔ
ይህ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ረዕስ ነው
የምነግራቸሁ ከእኔ እይደለም ወይም የምነግራችሁ ቃል ከራሴ አይደለም
አንተ የሚለው ቃል ለብዙ ነው እየሱስ ለደቀመዛሙርቱ ሁሉ እየተናገረ ነው
ይህ አባባል የሚገልጸው እግዚአብሔር አባትና እየሱስ ልዩ ግኑኝነት አላቸው፨ እኔ ከኣባቴ ጋር አንድ ነኝ አባቴም ከእኔ ጋር አንድ ነው ኧይም እኔ ና አባቴ ለክ እንደ አንድ ነን
በ1፡49 ላይ እንደተረጎማችሁት ተርጉሙት
እየሱሰ የእግዚአብሄር ልጅ እንደሆነ ማመን
ስም የሚለው የእየሱስን ስልጣን ያመለክታል፨ በኔ ስልጣን የምትጠይቁትን ሁሉ
ለሁላችሁም የአባቴን ታለቀነት ከብር አሳይ ዘንድ
ይህ አባባል በእግዚአብሄርና በእየሱስ መካከል ያለውነ ግኑኝነት ለመግለጽ ኣስፈላጊ ነው
ስም የሚለው የእየሱስን ስልጣን ለመግለጽ ነው፨ የኔ ተከታይ ሆናችሁ ምንም ነገር ብትጠይቁኝ ኣደርግላችኃለሁ ወይም የፈለጋችሁትን ብትጠይቁኝ የኔ ስለሆናችሁ አደርግላችኃለሁ፨
ይህ መንፈስ ቅዱስን ያመለክታል
ስለ እግዚአብሄር እወነት ሰዎችን ያሚያስተምር መንፈስ ቅዱሰን ያመለክታል
አለም የሚለው እግዚአብሄርን የሚቀወሙትን ሁሉ ያመለክታል፨ በዚህ ዓለም ያሉ የማያምኑ ሁሉ አይቀበሉተም፨ እግዚአብሄርን የማያምኑ ሁሉ አይቀበሉትም፨
ደቀ መዛሙርቱን የሚያስብላቸው እንደሌለ ብቻቸውን እንደማይተዋቸው ይገልጻል፨
አለም የሚለው የሚየመለክተው የእግዚአብሄር ያልሆኑትን ነው፨ ያማያምኑትን
እግዚአብሄር አባት ና እየሱሰ እንደ አንድ ስው ይኖራሉ፨ አባቴና እኔ እንድ እንደሆን ታውቀላችሁ፨
ይህ ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ረዕስ ነው
እኔና አንተ ለክ እንደ አንድ ሰው ነን፨
ይህ ዓየነት ፍቅር የሚመጣው ከእግዚአብሐር ሲሆን ለሰዎች በጎ ማድረግ ላይ ያተኩራል፤ ለራሱ ጥቅም የማያሰገኝ ቢሆንም እንኩዋን፨ ይህ ዓይነት ፍቅር ምንም አየነት ነገር ቢሰሩ ለሌው ያስባል
የሚወደኝን ሁሉ አባቴም ይሰደዋል፨
ይሀ ለእግኢአብሄር አስፈላጊ ርእስ ነው
ይሁዳ የሚለው እየሱስን አሳለፍ የሰጠውን የአስቆሮቱ ይሁዳን አይደለም ግን ለላኛው ደቀ መዝሙር ነው
ማሳየት የሚለው ቃል እየሱስ እንዴት ድንቅ /እነደሆነ ያሳያል፨ ለምንድነው ረስህን ለኛ ብቻ የምትገልጸው ወይም ለምንድነው አንተ ድንቅ እነደሆነክ ለኛ ብቻ የምትገልጸው
ለይሁዳም መለሰ (ለአሰቆሮቱ አይደለም)
የሚወደኝ እንደሰራ ያዘዝኩትን ሁሉ ይሰራል፨
ይህ ዓየነት ፍቅር የሚመጣው ከእግዚአብሐር ሲሆን ለሰዎች በጎ ማድረግ ላይ ያተኩራል፤ ለራሱ ጥቅም የማያሰገኝ ቢሆንም እንኩዋን፨ ይህ ዓየነት ፍቅር ስለሌላው ይጨነቃል፤ ምንም ነገር ቢሰሩ፨
ይህ ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ረእስ ነው
እየሱስ ያዘዛቸውን ለሚፈጽሙ ሁሉ አባትና ልጅ ሕይወትን ያካፍላሉ፨ ኸእርሱ ጋር ልንኖር እንመጣለን ከርሱም የግል ግኑኝነት ይኖረናል፨
የነገርኃችሁ በሙሉ በእኔ በራሴ ወስኜ የነገረኃችሁ አይደለም፨
ቃል የሚለው የሚያመለክተው እየሱስ ከእግዚአብሄር ያመጣውን መልእከት ያመለክታል፨ መልእከት
አንተ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለሁሉም ደቀመዝሙር ሲናገር ነው
ይህ መንፈስ ቅዱስን ያመለክታል
ይህ ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ርእስ ነው
በስሜ ሚለው የእየሱስን ስልጣንና ኃይል ያመለክታል፨ በኔ ምክንያት ወይም ስለ እኔ
አለም የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን የማይወዱትን ነው
የታወከ የፈራ ልብ የሚያሳየው መፍራትነ መጨነቀን ነው፨ እየሱሰ እዚህ ላይ ልብን ልክ እንደሰው ነው የሚናገረው፨ መጨነቃችሁን አቁሙ፤ አትፍሩ
ይህ ዓየነት ፍቅር የሚመጣው ከእግዚአብሄር ነው ደግሞም ስለሌላው መልካም ይመኛል ለረሱ ባይጠቅመውም እንኩዋን፨ ይህ አይነት ፍቅር ስለሌለው ያሰባል ምንመ ነገር የሰሩ ቢሆን
እየሱስ ወደአባቱ እንደሚመለስ ይናገራል፨ ወደአባቴ አመለሳለሁ፨
እየሱስ የሚለው እኔ በምድር ላየ እሰካለሁ ድረስ አባቴ ከልጁ በላይ ስለጣን አለው፨ አባቴ እኔ በዚህ ምድር ከለኝ ስልጣን በላይ አለው፨
ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ርዕሰ ነው
ካለፈው ምእራፍ የሚቀጥል ነው፨ እየሱሰሰ በጠረጴዛው ከደቀመዛሙርቱ ጋር ሆኖ ንግግሩን ቀጠለ፨
የወይን ግንድ የሚለው ገላጭ ነው፨ እየሱሰ ራሱን ከወይንግንድ ወይመ ቅርንጨፍ ያስመስላል፨ የሕየወት ምንጭ እርሱ ስለሆነ ሰዎች እርሱን በሚያስደስት መልክ እንዲኖሩ ይፈልጋል፨ እኔ ልክ ፍሬ እንደሚያፈራ የወይን ግንድ ነኝ
አትክልተኛ የሚለው አባባል ነው፨ አትክልተኛ ሰው ወይኑ በተቻለ መጠን ጥሩ ፍሬ እንዲይዝ የሚንከባከብ ነው፨ አባቴም ልክ እንደአትክልተኛ ነው፨
ይህ ርእስ ለእግዚአብሄር አስፈለጊ ርእስ ነው
ቅርንጫፍ የሚለው አባባል ለእየሱስ የሆነውን ሰው ሁሉ ያመለክታል፨ እግዚአብሄርን በሚያስደስት መልኩ እንዲኖሩ ስለ እነሱ ያሰባል፨
ቆሮጦ ያስወግደዋል
ቅርንጻቹን ይከረክመዋል
ንጹህ ቅርንጫፍ የሚለው ምሳሌያዊ አነጋገር ያጠራቸውን ለማለት ነው፨ እናንተ ንጸሁ ቅርንጫፎች ናችሁ ያዘዝኩዋችሁን ሁሉ ፈጽማችኃል፨
አንተ የሚለው በጽሁፉ የተገለጸው ለብዙዎች እየሱስን ለተከተሉ ደቀመዛሙርተ ነው
ከኔ ጋር ብትሆኑ እኔም ከናንተ ጋር እሆናለሁ፤ ወይም በኔ ኑሩ እኔም በናንተ እኖረለሁ
በእየሱስ መሆን ማለት በእየሱስ የሆኑት ሁሉ ለሁሉም ነገር በሱ ይደገፋሉ፨ ስለሁሉም ነገር ከኔጋር ከልሆነችሁና ካልተደገፋችሁኝ
የወይን ግንድ እየሱስን የሚያመለክተ ምሳሌ ነው፨ ቅርንጫፎቹ ደግሞ በእየሱስ የሚያምኑትን የርሱ የሆነትን ያመለክታል፨ እኔ የወይን ግንድ ነኝ እናንተ ደግሞ በግንዱ እንዳለ ቅርንጫፎች ነችሁ
እርሱ ከእግዚአብሄር ጋር እንዳለ ሁሉ የእየሱሰ ተከታዮችም ከርሱ ጋር እንዳለ ይናገራል፨ ከኔ ጋር አብሮ የቆየ
ይህ ምሳሌያዎ አነጋገር የየሱስ ተከታዮች እርሱን የሚያስደስት ስራ የሚሰሩትን ነው፨ በግንድ ላይ ያለ ቅርንጫፍ ብዙ ፍሬ እንደሚያፈራ ከእየሱስ ጋር የሚቆዩቱ ሁሉ እግዚአብሄርን የሚያስደስተውነ ነገር ይሰራሉ፨ ብዙ ፍሬ ጣፈራላቸሁ፨
ይህ ምሳሌያዎ ንግግር የሚያመለክተው ከእየሱሰ ጋር የሌሉትና ፍር የማያፈሩትን ነው፨ የወይኑ ገበሬ ልክ ፍሬ እንደማይሰጠው ቅርንጫፍ ይጥለዋል፨
እሳቱም ያቃጣላቸዋል
እየሱስ የሚለው አማኞች ጸሎታቸው እንዲመለስ እግኢአብሄርን መጠየቅ አለባቸው፨ የምትፈልጉትን ጠይቁ፨
ያደርግለችኃል፨
አባቴን ሰዎች እንዲያከብሩት ይሆናል
ይህ ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ርዕስ ነው
ፍሬ የሚለው ምሳሌያዎ አነጋገር ነው እግዚአብሄርን ለማስደሰት መኖር
የኔ ደዘመዝሙር እንደሆናችሁ አሳዩ ወይም ደየኔ እንደሆናችሁ ኣሰዩ
እየሱስ አባቱ እግዚአብሄር ለሱ ያለውን ፍቅር ለሌችም አጋረ፡ አባት የሚለው ቃል ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ነው፨
ፍቅሬን ተቀበሉ
የእየሱስ ተከታዮች ሲታዘዙት ለርሱ ያላቸውን ፍቅር ያሳየሉ፨ እኔ የነገርኳችሁን ስታደርጉ በፍቅሬ ትኖራላችሁ እኔም አባተን ታዥዤ በፍቅሩ እንዳለሁ፨
አባት የሚለው ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ርዕስ ነው
ይህንን የነገርኃችሁ እኔ ያለኝን ደስታ እናንተም እንዲኖራችሁ ነው፨
እናንተም ፍጹም ደስተኞች እንድትሆኑ ወይም ደስታችሁ ምንም እንዳይጎለው፨
ይህ ዓይነት ፍቅር የሚመጣው ከእግዚአብሄር ሲሆን ስለ ሌላው ምለካምን የመኛል፨ ይህ ዓይነት ፍቅር ስለሌው ይጨነቃል ምንም አይነት ነገር ቢሰሩ፨ ከዚህ የሚበልጥ ሌላ ፍቅር የለም፨
ምድራዊ ኑሮን ያመለክታል
ያዘዝኳችሁን ብትፈጽሙ ወዳጀቼ እንደሆናችሁ እያሳያችሁ ነው፨
አባቴ የነገረኝን ሁሉ ነግሬአችኃለሁ፨
አባቴ የሚለው ለእግዚአብሄር አስፈላጊ ነው፨
እየሱሰ የሚለው የሱ ተከታይ የሆኑት ደቀመዛሙርቱ እነሱ መርጠው ሳይሆን እርሱ መርጠአቸው ነው፨ ደቀመዝሙሬ ለመሆን አልወሰናችሁም፨
ፍሬ የሚለው አባባል የሚገልጸው እየሱስን የሚያስደስት ኑርን ነው፨
የስራ ወጤታችሁ ዘላለማዊ እንዲሆን
ስም የሚያመለክተው የእየሱስን ስልጣን ነው፨ የኔ ስለሆናችሁ አባቴን ምንም ነገር ብትጠይቁ እርሱም ይሰጣችኃል፨
ይህ ረዕስ ለእግዚአብሐር አስፈላጊ ነው፨
ይህ ዓይነት ፍቅር የሚመጣው ከእግዚአብሄር ሲሆን ስለ ሌላው መልካምን ይመኛል፨ ይህ ዓይነት ፍቅር ስለሌላው ይጨነቃል ምንም አይነት ነገር ቢሰሩ፨ ያዘዝኃችሁን ደግሜ እላለሁ፡ እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ
እየሱስ አለም የሚለው በጥቅሱ የገለጸው የእግዚአብሄር ያልሆኑትንና የሚጠሉትን ነው
ይህ ስለ ሰው ልጆች ወንድማዊ ፍቅር ለጓደኛ ወይም ቤተሰባዊ ጽቅር
ቃል የሚለው የየሱስን መልእክት ለመግለጽ ነው፨ የነገርኃችሁን መልእክት አስታውሱ፨
ስለ ስሜ የሚለው ኢየሱስን የሚገልጽ ነው፡፡ ሰዎች የሱን ተከታዮች የሱ ስለሆኑ ያሰሳድዱአቸዋል፨ የኔ ስለሆንክ/ስለሆንሽ
እየሱስ እዚህ ላይ የሚገልጸው የእግዚአብሄርን መልእክት ለሱ ለማያምኑ ማካፈሉን ነው፨ እኔ መጥቼ የእግዚአብሄርን መልእከት ስለነገረኳቸው በእግዚአብሄር የፍርድ ቀን ይቅርታ የላቸውም
የእግዚአብሄርን ልጅ መጥላት እግዚአብሄርን አባትን መጥላት ነው
ማንመ ያልሰራውን ስራ በመሀከላቸው ሰራሁ ኃጢአትመ ሆነባቸው
ምንም ኃጢአት ባልሆነባቸው
በህጋቸው ያለው ጥንቢት ይፈጸም ዘንድ
ይህ ብሉይ ኪዳንን ሲያመለክት የእግዚአብሄር ትእዛዝ ለሕዝቡ
መንፈስ ቅዱሰን ያመለክታል
እግዚአብሄር አባት መንፈስቅዱስን ወደአለም የላከው እየሱስ የእግዚአብሄር ልጅ እንደሆነ ለመግለጽ ነው
ለእግዚአብሄር አሰስፈላጊ ርዕስ ነው
የመንፈስ ቅዱደስ መጠሪያ ነው፨ ስለ እግዚአብሄር እና ስለ እኔ የሚናገር እውነተኛ መንፈስ
መመስከር ማለት ለሌሎች ስለ እየሱስ መንገር፨ እናንተም ለሌሎች ስለእኔ የምታወቁትን ንገሩ፨
ይህ የመጀመሪያ የሚለው አባባል የእየሱስ የመጀመሪያ አገልግሎት ቀናቶች፨ ማስተማርና ተአምር ማሳየት ከጀመርኩበት ቀን አንስቶ
ካለፈው ምዕራፍ የታሪኩ ክፍል ይቀጥላል ፡፡ ኢየሱስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር በማዕድ ተቀመጠ ፤ አነጋገራቸውም።
እዚህ “መውደቅ” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው አንድ ሰው በኢየሱስ ላይ እምነት መጣልን ማቆም ነው። ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። AT: "ስለዚህ በሚገጥሙህ ችግሮች ምክንያት በእኔ ላይ መታመን እንዳታቋርጥ ነው ፡፡" (UDB) (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር ገባሪ)
አንድ ሰው ሊገድልህ እና እግዚአብሔርን ጥሩ ነገር እያደረገ ነው ብሎ የሚያስብ አንድ ቀን ይከሰታል።
አንዳንድ አማኞችን ይገድላሉ እግዚአብሔርን አብን ወይም ኢየሱስን አላወቁም።
ይህ የእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው
እዚህ “ሰዓት” ሰዎች የኢየሱስን ተከታዮች የሚያሳድዱበትን ጊዜ የሚገልጽ አገላለፅ ነው ፡፡ አት: - “ሲሰቃዩህ” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
ይህ የኢየሱስን አገልግሎት የመጀመሪያ ቀናት የሚያመለክተው ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - "በመጀመሪያ እኔን መከተል በጀመሩት ጊዜ" (የበለስ_ቁልፍ እሳቤውን ይመልከቱ)
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው ደቀመዛሙርቱ በጣም ያዘኑ ማለት ነው ፡፡ አት: - “አሁን በጣም አዝናችኋል” (የበለስ-ቪዲዮን ይመልከቱ)
ይህንን በአዎንታዊ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “እኔ ከሄድኩ ብቻ አፅናኙ ይመጣልሃል” (የበለስ_አድራሻዎች ይመልከቱ)
ይህ ኢየሱስ ከሄደ በኋላ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የሚሆነው መንፈስ ቅዱስ ማዕረግ ነው ፡፡ ይህንን በ 14 25 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
መንፈስ ቅዱስ በመጣ ጊዜ ፣ ሰዎች ኃጢአተኞች መሆናቸውን ማሳየት ጀመረ ፡፡
ይህ መንፈስ ቅዱስን ያመለክታል ፡፡ በ 14 15 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
ይህ በዓለም ያሉትን ሰዎች የሚያመለክተው ዘይቤያዊ አነጋገር ነው (ይመልከቱ ፡፡
በእኔ ስለማያምኑ በኃጢያት ጥለዋል ፡፡
ወደ እግዚአብሔር ስመለስ ፣ እና ከእንግዲህ አያዩኝም ፣ ትክክለኛ ነገሮችን እንዳደረግሁ ያውቃሉ ፡፡
ይህ የእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው
"ይህን ዓለም የሚገዛውን ሰይጣንን እንደሚቀጣው ሁሉ እግዚአብሔር ተጠያቂ ያደርጋቸዋል እናም በኃጢአቶቻቸውም ይቀጣል ፡፡"
እዚህ “ገ ruler” ሰይጣንን ያመለክታል ፡፡ አት: - “ይህን ዓለም የሚገዛው ሰይጣን” በ 12 30 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
"ለእናንተ መልዕክቶች" ወይም "ለእናንተ ቃላት"
ይህ ለሰዎች ስለ እግዚአብሔር እውነቱን የሚናገር የመንፈስ ቅዱስ ስም ነው ፡፡
“እውነት” የሚያመለክተው መንፈሳዊ እውነትን ነው። አት-“ማወቅ ያለብዎትን መንፈሳዊ እውነት ሁሉ ያስተምራችኋል” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
እግዚአብሔር የሚያመለክተው እግዚአብሔር አብ መንፈሱን እንደሚናገር ነው ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር የሚናገረውን ሁሉ ይናገራል” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
እግዚአብሔር የሚያመለክተው እግዚአብሔር አብ መንፈሱን እንደሚናገር ነው ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር የሚናገረውን ሁሉ ይናገራል” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ይህ አስፈላጊ የእግዚአብሔር ርዕስ ነው
መንፈስ ቅዱስ የኢየሱስ ቃላት እና ሥራዎች እውነት መሆናቸውን ለሰዎች ይነግራቸዋል። አት: - “ቃሌ እና ሥራዬ እውነት መሆኑን መንፈስ ቅዱስ ለሁሉም ይነግራቸዋል” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
“ቶሎ” ወይም “ብዙ ጊዜ ከማለፉ በፊት”
"እንደገና ፣ ብዙ ጊዜ ከማለፉ በፊት"
ደቀመዛሙርቱ ኢየሱስ ምን ማለቱ እንደሆነ እርስ በእርስ ሲጠየቁ ኢየሱስ በተናገረው ንግግር ዕረፍት አለ ፡፡
ደቀመዛምርቱ ይህ የሚያመለክተው የኢየሱስ በመስቀል ላይ መሞቱን ነበር ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ የሚያመለክተው የኢየሱስን ትንሣኤ ነው ወይም 2) ይህ በመጨረሻው የኢየሱስን መምጣት ሊያመለክት ይችላል።
ይህ የእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው
ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ መናገሩን ቀጠለ።
ኢየሱስ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው ደቀመዛሙርቱ በተናገራቸው ነገር ላይ እንዲያተኩሩ ነው ፣ ስለሆነም የበለጠ አብራራ ፡፡ አትቲን: - "እኔ ስናገር ምን ማለቴ እንደሆነ እራሳችሁን ትጠይቃላችሁ ... እዩኝ ፡፡"
የሚከተለው የሚከተለው አስፈላጊ እና እውነት መሆኑን በቋንቋዎ አፅንzesት በሚሰጥበት መንገድ ይተረጉሙ ፡፡ ይህንን በ 1 48 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
እዚህ ላይ “ዓለም” እግዚአብሔርን ለሚቃወሙ ሰዎች ዘይቤያዊ አነጋገር ነው ፡፡ አት: - “እግዚአብሔርን የሚቃወሙ ግን ይደሰታሉ” (ይመልከቱ ፡፡
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “ግን ሀዘንህ ወደ ደስታ ይለወጣል” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ይህ ፈሊጥ ነው ልብን እንደሚናገር ልብን የሚናገር ፡፡ አት: - “በጣም ደስ ትሰኛለህ” ወይም “እጅግ ደስ ይልሃል” (ይመልከቱ ፡፡
የሚከተለው የሚከተለው አስፈላጊ እና እውነት መሆኑን በቋንቋዎ አፅንzesት በሚሰጥበት መንገድ ይተረጉሙ ፡፡ ይህንን በ 1 48 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
እዚህ “ስም” የሚለው ቃል የኢየሱስን ስብዕና እና ስልጣን የሚያመለክቱ ስሞች ነው ፡፡ AT: - “እኔ ከአብ አንዳች ብትለምኑ እርሱ እርሱ ስለ እናንተ ይሰጣችኋል” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህ አስፈላጊ የእግዚአብሔር ርዕስ ነው
እዚህ “ስም” የኢየሱስን ስብዕና እና ስልጣን የሚያመለክቱ ስሞች ናቸው ፡፡ ከኢየሱስ ጋር በመኖራቸው የተነሳ የአማኞች ጥያቄን ያከብራል ፡፡ አት: - “ተከታዮቼ ነሽ” ወይም “በሥልጣኔ ላይ ነኝ” (ይመልከቱ ፡፡
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “እግዚአብሔር ታላቅ ደስታ ይሰጥሃል” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
"ግልፅ በሆነ ቋንቋ"
"በቅርቡ ይከሰታል"
በግልፅ በምትረዱበት መንገድ ስለ አብ ይነግራችኋል ፡፡
ይህ አስፈላጊ የእግዚአብሔር ርዕስ ነው
እዚህ “ስም” ለኢየሱስ ስብዕና እና ስልጣን ምሳሌ ነው ፡፡ አት: - “እኔ ስለሆንክ ትጠይቃለህ” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
አንድ ሰው ወልድ ኢየሱስን የሚወደው ከሆነ አብንም ይወዳሉ ፣ ምክንያቱም አብ እና ወልድ አንድ ናቸው።
ይህ አስፈላጊ የእግዚአብሔር ርዕስ ነው
ከሞተ እና ትንሳኤው በኋላ ፣ ኢየሱስ ወደ እግዚአብሔር አብ ይመለሳል ፡፡
እዚህ "አባት" አስፈላጊ የእግዚአብሔር ርዕስ ነው
“ዓለም” በዓለም ለሚኖሩት ሰዎች የሚያመለክተው ዘይቤያዊ አነጋገር ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
ደቀመዛሙርት ለኢየሱስ ምላሽ ሰጡ
ይህ ሀሳቦች ኢየሱስ በደቀመዛምርቱ ግራ እንደተጋባቸው ለማሳየት ደቀ መዛሙርቱ አሁን በእሱ ለመታመን ዝግጁ መሆናቸውን ለማሳየት በጥያቄ መልክ ይታያል ፡፡ አት: - ስለዚህ ፣ አሁን በመጨረሻ በእኔ ላይ ታመንኛለህ (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ መናገሩን ቀጠለ።
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “ሌሎች ይሰታተኑሃል (UDB) (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ የእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው
እዚህ “ሰላም” የሚያመለክተው ውስጣዊ ሰላም ነው ፡፡ አት: - ከእኔ ጋር ባለኝ ግንኙነት የተነሳ ውስጣዊ ሰላም እንዲኖራችሁ ”(ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
እዚህ “ዓለም” የሚያመለክተው አማኞች እግዚአብሔርን የሚቃወሙትን የሚቋቋሙትን ችግሮች እና ስቃዮች ነው ፡፡ አት: - "እኔ የዚህን ዓለም መከራዎች አሸንፌአለሁ" (የበለስ_ቁልፍ ሥዕልን ይመልከቱ)
ካለፈው ምዕራፍ የታሪኩ ክፍል ይቀጥላል ፡፡ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እያነጋገራቸው ነበር ፤ አሁን ግን ወደ አምላክ መጸለይ ጀመረ።
ይህ ወደላይ መፈለግ ማለት ፈሊጥ ነው ፡፡ አት: - “ወደ ሰማይ ቀና ብሎ ነበር።” (ዩ.አር.ቢ.) (ይመልከቱ: የበለስ_ ቪዲዮም)
ይህ ሰማይን ያመለክታል ፡፡
ለአምላክ ክብር መስጠት ይችል ዘንድ ኢየሱስ አብን እንዲያከብር እግዚአብሔር ጠየቀው ፡፡
እነዚህ በእግዚአብሔር እና በኢየሱስ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚገልፁ አስፈላጊ አርዕስት ናቸው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
እዚህ ላይ “ሰዓት” የሚለው ቃል ኢየሱስ የሚሠቃይበትንና የሚሞተበትን ጊዜ የሚያመለክት ቃል ነው ፡፡ አት: - “የምሰቃይበት እና የምሞትበት ጊዜዬ ነው” (ይመልከቱ ፡፡
ይህ ሁሉንም ሰዎችን ያመለክታል።
የዘላለም ሕይወት ብቸኛውን እውነተኛውን አምላክ ፣ እግዚአብሔር አብንና እግዚአብሔር ወልድ ማወቅ ነው ፡፡
ይህ ስለ እግዚአብሔር ነገሮችን ከማወቅ ይልቅ እግዚአብሔርን ለመለማመድ ፈሊጥ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ ቪዲዮም)
እዚህ “ሥራ” የኢየሱስን አጠቃላይ ምድራዊ አገልግሎት የሚያመለክተን ዘይቤ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ስለሆነ ኢየሱስ “ዓለም ከመፈጠሩ በፊት” በእግዚአብሔር ዘንድ ክብር ነበረው ፡፡ AT: - “አባት ሆይ ፣ ዓለምን ከመፍጠሩ በፊት እንደነበረው ወደ አንተ በማምጣትህ አክብሮት ስጠኝ” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ይህ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
ኢየሱስ ለደቀመዛሙርቱ መጸለይ ጀመረ ፡፡
እዚህ “ስም” የእግዚአብሔር ስብዕና የሚያመለክተን ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - "በእውነቱ ማን እንደሆናችሁ እና ማን እንደሆናችሁ አስተምራቸዋለሁ" (ዩ.አር.ቢ.) (ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
እዚህ “ዓለም” እግዚአብሔርን የሚቃወሙትን የዓለምን ሕዝቦች የሚያመለክተን ዘይቤ ነው ፡፡ ይህ ማለት እግዚአብሔር አማኞችን በመንፈሳዊ ከማያምኑ ሰዎች መለያሎታል ማለት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
ይህ መታዘዝ ማለት ፈሊጥ ነው ፡፡ አት: - "ትምህርትዎን ታዘዘ" (ይመልከቱ: የበለስ_ቪድዮ)
እዚህ ላይ “ዓለም” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን የሚቃወሙ ሰዎችን የሚያመለክት ቃል ነው ፡፡ አት: - “እኔ ያልሆነውን እጸልያለሁ ፣ የእናንተ ያልሆነን ሰው” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህ በምድር ላይ መኖር እና እግዚአብሔርን ከሚቃወሙ ሰዎች መካከል መሆንን የሚያመለክተን ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - “የአንተ ያልሆኑ ሰዎች መካከል” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ከእግዚአብሄር ጋር የጠበቀ የጠበቀ ግንኙነት እንዲኖራቸው ኢየሱስ በእርሱ ላይ የሚታመኑትን እንዲጠብቃቸው አብን ይጠይቃል ፡፡
ይህ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው ቃል የእግዚአብሄርን ጥበቃ እና የበላይነት የሚያመለክት ቃል ነው ፡፡ አት: - “እንደጠበቃችሁኝ በስምህ ጥበቃ ሥር ያድርጓቸው” ወይም “በሰጠኸኝ በስምህ ኃይል ጠብቅ” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
እዚህ “ስም” የእግዚአብሔርን ኃይል እና ጥበቃ የሚያመለክት ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - "በአንተ ጥበቃ አደረግኋቸው" (የበለስ_ቁልፍ ሥዕልን ተመልከት)
ከመካከላቸው አንድ የሆነው የጥፋት ልጅ ብቻ ነው ”
ይህ ኢየሱስን አሳልፎ የሰጠው ይሁዳ ነው ፡፡ አት: - “ከብዙ ጊዜ በፊት አጥፍተኸው ያጠፋኸው ሰው” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “በቅዱሳት መጻሕፍት ስለ እርሱ የተነገረውን ትንቢት ለመፈፀም” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
እዚህ “ዓለም” በዓለም ለሚኖሩት ሰዎች የሚያገለግል ዘይቤ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “ታላቅ ደስታን ይሰ giveቸው ዘንድ” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
እዚህ “ዓለም” እግዚአብሔርን የሚቃወሙትን ሰዎች የሚያመለክት አገላለጽ ነው ‹AT› ‹አንተን የሚቃወሙህ ሕዝቦቼን ጠሉ ምክንያቱም እኔ የእነሱ እንዳልሆንኩ እነሱ የማያምኑ ናቸው ፡፡ "(ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
በዚህ ምንባብ ፣ “ዓለም” እግዚአብሔርን ለሚቃወሙ ሰዎች ተምሳሊት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
ይህ የሚያመለክተው ሰይጣንን ነው ፡፡ አት: - “ከክፉው ከሰዓቱ ጠብቋቸው” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
እነሱን ለመለየት ዓላማው በግልጽ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ እዚህ “በእውነት” የሚለው ሐረግ የሚያስተምረው እውነቱን በማስተማር ነው ፡፡ አት: - “እውነቱን በማስተማር የራስህ ሕዝብ አድርጓቸው” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
“መልእክትህ እውነት ነው” ወይም “የምትናገረው ነገር እውነት ነው”
እዚህ ወደ “ዓለም” ማለት በዓለም ለሚኖሩት ሰዎች ማለት ነው ፡፡ አት: - “ለዓለም ሕዝብ” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “እነሱ በእውነት ራሳቸው ራሳቸውንም እንዲለያዩ (ያሳይሳሉ: የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
በኢየሱስ የሚያምኑ እነዚያ በሚያምኑበት ጊዜ ከአብ እና ከወልድ ጋር አንድ ይሆናሉ ፡፡
ይህ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
እዚህ ላይ “ዓለም” እግዚአብሔርን ገና የማያውቁ ሰዎችን የሚያመለክት ቃል ነው ፡፡ አት: - “እግዚአብሔርን የማያውቁ ሰዎች” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
"እንዳከበርከኝ ተከታዮቼን አክብሬአለሁ"
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - "እኛ እንዳስተባበርሃሃቸው አንድ አድርገን እነሱን አንድ አድርገህ እንድትቀላቀል" (ተመልከት: የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
“በአንድነት እንዲኖሩ”
እዚህ “ዓለም” እግዚአብሔርን የማያውቁ ሰዎችን የሚያመለክት ቃል ነው ፡፡ አት: - “ሕዝቡም ሁሉ ያውቅ ዘንድ” (የበለስ.
ይህ ዓይነቱ ፍቅር የሚመጣው እራሱ የማይጠቅም ቢሆንም እንኳ ለሌሎች የመጣው የእግዚአብሔር ፍቅር ነው ፡፡ ምንም እንኳን ምንም ቢያደርጉ ይህ ዓይነቱ ፍቅር ለሌሎች ይንከባከባል ፡፡
ይህ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
እዚህ "ያለሁበት" እዚህ ሰማይን ያመለክታል ፡፡ አት: - "ከእኔ ጋር በሰማይ" (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
"እና ታላቅነቴን ለማየት"
እዚህ ላይ ኢየሱስ ከፍጥረት በፊት ያለውን ጊዜ ይጠቅሳል ፡፡ አት: - “ዓለምን ከመፍጠሩ በፊት” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ኢየሱስ ፀሎቱን ጨረሰ
እዚህ “አባት” ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
የእግዚአብሔር ዓለም ላልሆኑት ሰዎች “ዓለም” የሚለው አገላለጽ ነው ፡፡ አት: - “የአንተ ያልሆኑ ሰዎች ማን እንደሆናችሁ አያውቁም” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
“ስም” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል ፡፡ አት: - “ማን እንደ ሆንሽ ገለጥኋቸው”
ይህ ዓይነቱ ፍቅር የሚመጣው እራሱ የማይጠቅም ቢሆንም እንኳ ለሌሎች የመጣው የእግዚአብሔር ፍቅር ነው ፡፡ ምንም እንኳን ምንም ቢያደርጉ ይህ ዓይነቱ ፍቅር ለሌሎች ይንከባከባል ፡፡
አጠቃላይ መረጃ ይህ የኢየሱስን መያዙን የሚጨምር የታሪኩ ቀጣይ ክፍል ነው ፡፡ ቁጥር 1 የታሪኩን መቼት እና ቁጥር 2 ይነግረናል ስለ ይሁዳ ስለ ዳራ ዕውቀት ይነግረናል ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
በኢየሩሳሌም የሚገኘውን ቤተ መቅደስ ከቤተ መቅደሱ ተራራ ከወይራ ተራራ በሚለይበት ሸለቆ (ይመልከቱ: መተርጎም_ቁጥር)
ይህ የወይራ ዛፎች እሾህ ነበር። አት: - "የወይራ ዛፎች ባለበት ቦታ" (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ኢየሱስ ከወታደሮች ፣ ከአለቆች እና ከፈሪሳውያን ጋር መነጋገር ጀመረ ፡፡
"ከዚያም በእርሱ ላይ የሚመጣውን ሁሉ ያውቅ የነበረው ኢየሱስ"
“የናዝሬቱ ኢየሱስ”
"እሱ" የሚለው ቃል በጽሑፉ ውስጥ ተሠርቶበታል ፡፡ አት: - እኔ እኔ ነኝ (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
አሳልፎ የሰጠው ማን ነው?
እዚህ “እሱ” የሚለው ቃል በዋናው ጽሑፍ ላይ አይገኝም ፣ ግን እሱ ተተክሏል። አት: - እኔ እኔ ነኝ (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ሰዎቹ በኢየሱስ ኃይል መሬት ላይ ወደቁ። አት: - “በኢየሱስ ኃይል የተነሳ ወደቁ” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
“የናዝሬቱ ኢየሱስ”
በቁጥር 9 ውስጥ ዮሐንስ ስለ ቅዱሳት መጻሕፍት ስለሚፈፀመው የጀርባ ታሪክ ዮሐንስ ሲነግረን ከዋናው የታሪክ መስመር ዕረፍት አለ ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
እዚህ “እሱ” የሚለው ቃል በዋናው ጽሑፍ ላይ አይገኝም ፣ ግን እሱ ተተክሏል። አት: - እኔ እኔ ነኝ (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ቃል” ኢየሱስ የጸለየውን ቃል ያመለክታል ፡፡ ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት-“ወደ አባቱ በሚጸልይበት ጊዜ የተናገራቸውን ቃሎች ለመፈጸም ይህ ተፈጸመ” (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ማልኮስ የሊቀ ካህኑ ወንድ አገልጋይ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: መተርጎም_ቁጥር)
ሹል ቢላውን ወይም ሹልቱን ይሸፍኑ ፣ ስለዚህ ቢላዋ ባለቤቱን አይቆርጠውም
ይህ አገላለጽ በኢየሱስ መግለጫ ላይ ትኩረት ለመጨመር በጥያቄ መልክ ይታያል ፡፡ AT: - "አብ የሰጠኝን ጽዋ እኔ በእውነት መጠጣት አለብኝ!" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እዚህ “ጽዋ” ኢየሱስ ሊታገሥ የሚገባውን ስቃይ የሚያመለክት ዘይቤ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
ቁጥር 14 ስለ ቀያፋ የዳራ መረጃ ይነግረናል ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
እዚህ ላይ “አይሁዶች” ኢየሱስን ለሚቃወሙ የአይሁድ መሪዎች ምሳሌ ነው ፡፡ አት: - “የአይሁድ መሪዎች” (የበለስ ሲኖዶዶክ ተመልከት)
ወታደሮቹ እንዳያመልጥ ለመከላከል የኢየሱስን እጆች አስሩ። አት-“እንዳያመልጥ ኢየሱስን ያዘውና አሰረው” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። AT: - “ሊቀ ካህኑ ያንን ደቀ መዝሙር አውቆ ከኢየሱስ ጋር መገናኘት ችሏል” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። AT: - “ሊቀ ካህናቱ ግን ያውቀው ሌላው ደቀመዝሙር” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ይህ አገልጋይ አገልጋዩ የሰጠችውን አስተያየት በጥልቀት እንድትገልፅ ለማስቻል በጥያቄ መልክ ነው። አት: - “እርስዎ ከታሰሩት ሰው ደቀ መዝሙርም አንዱ ነዎት! አይደል?” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እነዚህ የሊቀ ካህናቱ ባሪያዎች እና የቤተ መቅደስ ጠባቂዎች ነበሩ። አትቲ: - “ቀዝቅዞ ነበር ፣ ስለሆነም የሊቀ ካህናቱ ባሪያዎች እና የቤተመቅደሱ ጠባቂዎች ከሰል የድንጋይ ከሰል ሠሩ እና በዙሪያው ቆመው ይሞቁ ነበር (ዩ.ቢ.ቢ.)
ይህ ቃል እዚህ እሳት ውስጥ ስለሞቀቁት ሰዎች መረጃ ማከል እንዲችል ዮሐንስ በዋናው የታሪክ መስመር ላይ ዕረፍትን ለማመልከት እዚህ ያገለግል ነበር ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
እዚህ የታሪኩ መስመር ወደ ኢየሱስ ተለወጠ ፡፡
ይህ ካይፋስ ነበር። (18 12 ይመልከቱ)
እዚህ “ትምህርቱ” የሚያመለክተው ኢየሱስ ሕዝቡን ያስተማረውን ነው ፡፡ አት: - “ስለ ደቀመዛሙርቱ እና ሕዝቡን ያስተምር ነበር” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
“ዓለም” ኢየሱስ ሲያስተምር ለሰሙ ሰዎች ምሳሌ ነው ፡፡ እዚህ ላይ “ዓለም” ማጋነኑ ለኢየሱስ መግለጫ ትኩረት ይሰጣል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ እና የበለስ_ቁልፍbole)
እዚህ ላይ “ሁሉም አይሁድ” በኢየሱስ አባባል ላይ አፅን thatት የሚጨምር የተጋነኑ ናቸው ፡፡ አት: - “ብዙ አይሁዶች” (ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
ይህ አስተያየት ኢየሱስ በሚናገረው ላይ አፅን toት ለመስጠት በጥያቄ መልክ ይታያል ፡፡ አት: - "እነዚህን ጥያቄዎች አትጠይቁኝም!" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ማስታወሻ አፅን .ትን ለመጨመር በጥያቄ መልክ ይታያል። አት: - “ለሊቀ ካህናቱ እንደዚህ ያለ መልስ ሊሰጡ አይገባም!” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ስህተት ነው ያልኩትን ንገረኝ
ይህ አስተያየት ኢየሱስ በሚናገረው ላይ አፅን toት ለመስጠት በጥያቄ መልክ ይታያል ፡፡ አት: - "ትክክል የሆነውን ነገር ብቻ ከተናገር ፣ መምታት የለብዎትም!" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እዚህ የታሪኩ መስመር ወደ ፒተር ተለወጠ ፡፡
ይህ ቃል ዮሐንስ ስለ ጴጥሮስ መረጃ እንዲያቀርብ በታሪኩ መስመር ላይ ዕረፍትን ለማመልከት ያገለግላል ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
ይህ ማስታወሻ አፅን .ትን ለመጨመር በጥያቄ መልክ ይታያል። አት: - “እርስዎም ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ ነሽ!” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ማስታወሻ አፅን .ትን ለመጨመር በጥያቄ መልክ ይታያል። እዚህ “እሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስን ነው ፡፡ AT: - “ከወይራ ዛፍ ጋር ይዘው ከያዙት ሰው ጋር በአድባሩ ዛፍ ላይ አየሁህ! (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር)
እዚህ ላይ ጴጥሮስ የተናገረው ከኢየሱስ ጋር መሆኑን እና መካፈሉን መካድ ነው ፡፡ AT: - “ጴጥሮስ ኢየሱስን ኢየሱስን አውቀዋለሁ ወይም ከእርሱ ጋር እንደነበረ እንደገና ካደ ፡፡” (ይመልከቱ ፡፡
በዚህ ስፍራ አንባቢው ኢየሱስ ዶሮ ከመጮኽ በፊት ጴጥሮስን ይክዳል ብሎ የተናገረው አንባቢው እንደሆነ ይገመታል ፡፡ በዚህ ጊዜ “ዶሮው ኢየሱስ እንደሚፈጽም እንዳዘዘው ወዲያው ዶሮ ጮኸ” (ይመልከቱ ፡፡
እዚህ የታሪኩ መስመር ወደ ኢየሱስ ተለወጠ ፡፡ ወታደሮቹና የኢየሱስ ከሳሾች ወደ ቀያፋ አመጡት ፡፡ ቁጥር 28 ወደ ፕራይቶሪየም ውስጥ ያልገቡት ለምን እንደሆነ የዳራ መረጃ ይሰጠናል ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
እዚህ ኢየሱስን የሚያመለክተው ከቀያፋ ቤት እንደሆነ ነው ፡፡ AT: “ከዚያም ኢየሱስን ከቀያፋ ቤት ወሰዱት” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
Pilateላጦስ አይሁዳዊ ስላልነበረ የአይሁድ መሪዎች በዋናው መሥሪያ ቤት ከገቡ ርኩስ ይሆናሉ። ይህ ፋሲካን እንዳያከብሩ እንቅፋት ይሆንባቸዋል። ድርብ አሉታዊውን በአዎንታዊ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። AT: “እነሱ Pilateላጦስ አረማዊ ስለነበረ እነሱ ከ Pilateላጦስ ዋና መሥሪያ ቤት ውጭ ቆዩ።
ይህንን ድርብ አሉታዊ በአዎንታዊ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። AT: - “ይህ ሰው ክፉ አድራጊ ነው ፣ እኛ ለቅጣት ወደ አንተ አመጣነው” (ይመልከቱ ፡፡
እዚህ ያለው ሐረግ ለጠላት አሳልፎ መስጠት ማለት ነው ፡፡
በቁጥር 32 ውስጥ ኢየሱስ እንዴት እንደሚሞት የተነበየው የበስተጀርባ መረጃ ደራሲው እንደሚነግረን ደራሲው ከዋናው የታሪክ መስመር ዕረፍት አለ ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
እዚህ ላይ “አይሁዶች” ኢየሱስን ለሚቃወሙና እሱን ለያዙት የአይሁድ መሪዎች ምሳሌ ነው ፡፡ AT: - “የአይሁድ መሪዎች እንዲህ አሉት” (የበለስ_ሳይንሴክቼን ይመልከቱ)
በሮማውያን ሕግ መሠረት አይሁዶች አንድን ሰው ሊገድሉት አልቻሉም ፡፡ አት: - “በሮማውያን ሕግ መሠረት አንድን ሰው መግደል አንችልም” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “ኢየሱስ ቀደም ብሎ የተናገረውን ለመፈፀም” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
እንዴት እንደሚሞት በተመለከተ ”
ይህ አገላለጽ በጥያቄ መልክ መልክ Pilateላጦስ በአይሁድ ህዝብ ባህላዊ ጉዳዮች ላይ ግድ የለሽ መሆኑን አፅን canት ለመስጠት ያስችለዋል ፡፡ አት: - "እኔ በእርግጥ እኔ አይሁዳዊ አይደለሁም ፣ እናም ለእነዚህ ጉዳዮች ምንም ፍላጎት የለኝም!" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“የእምነት ባልንጀሮችህ”
እዚህ “ዓለም” ኢየሱስን ለሚቃወሙ ሰዎች ተምሳሌት ነው ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “መንግሥቴ የዚህ ዓለም ክፍል አይደለም” (ዩ.አር.ቢ.) ወይም 2) “እኔ እንደ ንጉሣቸው የመግዛት ዓለም አያስፈልገኝም” ወይም “እኔ ንጉሥ የመሆን ስልጣን የለኝም ፡፡ . " (ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - የአይሁድ መሪዎች እንዳይወዱኝ ይከለክለኝ ነበር (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
እዚህ ላይ “አይሁዶች” ኢየሱስን የሚቃወሙትን የአይሁድ መሪዎችን የሚያመላክት መግለጫ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: በለስ
እዚህ “ዓለም” በዓለም የሚኖሩ ሰዎችን የሚያመላክት የመውደቅ ምልክት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ ሲኖዶክዬ)
እዚህ ላይ “እውነት” የሚያመለክተው ስለ እግዚአብሔር እውነቱን ነው ፡፡ አት: - “ስለ እግዚአብሔር እውነቱን ይናገሩ” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ስለ እግዚአብሔር እውነተኛውን የሚወድ ማንኛውንም ሰው የሚያመለክት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ ቪዲዮም)
እዚህ “ድምፅ” ኢየሱስ የተናገራቸውን ቃላቶች የሚያወሳስብ መግለጫ ነው። አት: - “የምናገረው ነገሮች” ወይም “እኔ” ይመልከቱ
ይህ አስተያየት በእውነቱ እውነት ምን እንደሆነ ማንም ማንም አያውቅም የሚለውን የ Pilateላጦስን እምነት ለማንፀባረቅ በጥያቄ መልክ ይታያል። እዚህ ያለው አስደንጋጭ ነገር ኢየሱስ እርሱ እውነት መሆኑን ነው ፡፡ አት: - "እውነት የሆነውን ማንም ሊያውቅ አይችልም!" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ እና በለስ_irony)
እዚህ ላይ “አይሁዶች” ኢየሱስን የሚቃወሙትን የአይሁድ መሪዎችን የሚያመላክት መግለጫ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: በለስ
ይህ ኤሊፕሲስ ነው። ተተኳሪ ቃላትን ማከል ይችላሉ ፡፡ አት: - አይ ፣ ይህን ሰው አትለቀቁ! ይልቁንስ በርባንን ፈታላቸው! (ይመልከቱ: የበለስ_ሊሴስ)
ዮሐንስ ስለ በርባን የጀርባ መረጃን ይሰጣል ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
ካለፈው ምዕራፍ የታሪኩ ክፍል ይቀጥላል ፡፡ ኢየሱስ በአይሁድ እየተከሰሰ እያለ Pilateላጦስ ፊት ቆሟል።
Pilateላጦስ ራሱ ኢየሱስን አልተገረፈም። እዚህ “Pilateላጦስ” Pilateላጦስ ኢየሱስን እንዲገርፉት ላዘዘላቸው ወታደሮች አመፅ ነው ፡፡ አት-“በዚያን ጊዜ Pilateላጦስ ወታደሮቹን ኢየሱስን እንዲገርፉት አዘዘ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ስኔክዶቼ)
በተነሳው እጅ “ሰላም” ሰላምታ ማሰማት ቄሳርን ለመግለጽ ብቻ ነበር ፡፡ ወታደሮች ኢየሱስን በእሾህ አክሊል እና ሐምራዊውን ቀሚስ በመጠቀም ኢየሱስን ለማፌዝ ሲጠቀሙበት ፣ እሱ በእውነት ንጉስ መሆኑን አለመናገራቸው እንግዳ ነገር ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_አሮን)
Pilateላጦስ ይህንን ሁለቴ ሁለት ጊዜ ገል Jesusል አላምንም ኢየሱስን አላምንም ብሎ ወንጀለኛ የለም ፡፡ እሱ ሊቀጣው አይፈልግም ፡፡ አት: - “እሱን የምቀጣው ምንም ምክንያት አላየሁም” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
አክሊል እና ሐምራዊው ቀሚስ ነገሥታት የሚለብሷቸው ብቻ ናቸው ፡፡ ወታደሮች ኢየሱስን በዚህ መንገድ ያሾፉበት ነበር ፡፡ 19 1 ይመልከቱ ፡፡
እዚህ ላይ “አይሁዶች” ኢየሱስን ለተቃወሙት የአይሁድ መሪዎች ምሳሌ ነው ፡፡ አት: - “የአይሁድ መሪዎች ለ Pilateላጦስ ምላሽ ሰጡ” (ይመልከቱ። የበለስ.
ኢየሱስ “የእግዚአብሔር ልጅ” ነኝ ስላለ በመስቀል ሞት ሞት ተፈረደበት ፡፡
ይህ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
ይህ አስተያየት በጥያቄ መልክ ይታያል ፡፡ እዚህ ላይ Pilateላጦስ ፣ ኢየሱስ ራሱን ለመከላከል አጋጣሚውን አለመጠቀሙን አስገርሞታል ፡፡ አት: - "እኔን ለማነጋገር ፈቃደኛ እንዳልሆንኩ አምናለሁ" ወይም "መልስልኝ!" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ማስታወሻ አፅን .ትን ለመጨመር በጥያቄ መልክ ይታያል። አት: - “ልፈታህ እንደምችል ማወቅ ወይም ወታደሮቼ እንዲሰቅሉህ ማዘዝ እችላለሁ!” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እዚህ “ኃይል” አንድን ነገር የማድረግ ችሎታ ወይም የሆነ ነገር እንዲከሰት የማድረግ ችሎታን የሚያመለክት ቃል ነው። (ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
ይህንን ድርብ አሉታዊ በአዎንታዊ እና ንቁ ቅርፅ መተርጎም ይችላሉ። AT: - "እናንተን መቃወም የምትችሉት እግዚአብሔር ስላደረጋችሁ ብቻ ነው" (የበለስ_ቁጥር ችግሮች እና የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔርን የሚያከብርበት መንገድ ነው ፡፡
እዚህ ያለው ሐረግ ለጠላት አሳልፎ መስጠት ማለት ነው ፡፡
እዚህ “ይህ መልስ” የኢየሱስን መልስ ያመለክታል ፡፡ አት-“Pilateላጦስ የኢየሱስን መልስ ሲሰማ” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
በጥንታዊው የ “ሙከራ” መልክ Pilateላጦስ ኢየሱስን ለመልቀቅ “ከባድ” ወይም “ብዙ ጊዜ” እንደሞከረ ያሳያል። አት: - “ኢየሱስን ለማስለቀቅ በጣም ተሞከረ” ወይም “ኢየሱስን ለመልቀቅ ደጋግሞ ሞክሮ ነበር” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
እዚህ ላይ “አይሁዶች” ኢየሱስን የሚቃወሙትን የአይሁድ መሪዎችን የሚያመላክት መግለጫ ነው ፡፡ በመነሻውም ፣ ‹የጩኸት› ቅርፅ የሚያመለክተው ደጋግመው ጩኸት ወይም ጩኸት መሆኑን ነው ፡፡ አት: - “የአይሁድ መሪዎች ግን መጮህ ጀመሩ” (የበለስ_ሳይንኮቻ እና የበለስ_ቁጥር ግልፅ) ይመልከቱ
“ቄሳርን ትቃወማለህ” ወይም “ንጉሠ ነገሥቱን ትቃወማለህ”
እርሱ ንጉሥ ነው ይላል
እዚህ “እሱ” Pilateላጦስን የሚያመለክተው ለ “Pilateላጦስ ወታደሮችን አዝዞ” ነው ፡፡ አት-“ወታደሮቹን ኢየሱስን እንዲያወጡአቸው አዘዘ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ስኔክዶቼ)
እንደ Pilateላጦስ ያሉ አስፈላጊ ሰዎች ኦፊሴላዊ ተግባራቸውን ባከናወኑበት ጊዜ ተቀመጡ ፣ በጣም አስፈላጊ ያልሆኑ ሰዎች ግን ተነሱ ፡፡
እንደ Pilateላጦስ ያለ አንድ ወሳኝ ሰው የፍርድ ውሳኔ በሚሰጥበት ጊዜ የተቀመጠበት ልዩ ወንበር ነው ፡፡ ቋንቋዎ ይህንን ተግባር የሚያብራራበት ልዩ መንገድ ካለው እዚህ ሊጠቀሙበት ይችላሉ ፡፡
ይህ አስፈላጊ ሰዎች ብቻ እንዲሄዱ የተፈቀደበት ልዩ የድንጋይ ጣሪያ ነው ፡፡ ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “ሰዎች የድንጋይ ንጣፍ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ውስጥ” (ተመልከት: የበለስ_ቁጥር)
ይህ የእስራኤል ሰዎች የሚናገሩትን ቋንቋ ያመለክታል ፡፡
Pilateላጦስ ወታደሮቹን ኢየሱስን ለመስቀል ወታደሮቹን ሲያዝዘው የተወሰነ ጊዜ አል andል ፡፡
ዮሐንስ ስለ መጪው ፋሲካ እና የቀኑ ሰዓት መረጃ እንዲሰጥ ይህ ቃል በታሪኩ መስመር ላይ ዕረፍትን ያሳያል ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
"እኩለ ቀን ላይ"
እዚህ ላይ “አይሁዶች” ኢየሱስን የሚቃወሙትን የአይሁድ መሪዎችን የሚያመላክት መግለጫ ነው ፡፡ አት: - “Pilateላጦስ ለአይሁድ መሪዎች።” (የበለስ.
እዚህ “እኔ” የሚለው በእርግጥ በእውነቱ ስቅለቱን የሚፈጽሙትን የ Pilateላጦስን ወታደሮች የሚያመላክት ምልክት ነው ፡፡ አትቲ: - "እኔ ወታደሮቼን ንጉ yourን በመስቀል ላይ በምስማር እንዲቸንክ እንዳነግራቸው በእርግጥ ትፈልጋለህ?" (ይመልከቱ: በለስ
እዚህ Pilateላጦስ ወታደሮቹ ኢየሱስን እንዲሰቅሉት አዘዘ ፡፡ ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት-“ስለዚህ Pilateላጦስ ወታደሮቹን ኢየሱስን እንዲሰቅሉት ወታደሮቹን አዘዘ” (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “ሰዎች 'የራስ ቅል ቦታ' ብለው የጠሩበት ቦታ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ዕብራይስጥ የእስራኤል ሕዝብ ቋንቋ ነው ፡፡ ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - በዕብራይስጥ ‹ጎልጎታ› ብለው ይጠሩታል ፡፡
ይህ ኤሊፕሲስ ነው። የተተረጎሙትን ቃላት በመጨመር ይህንን መተርጎም ይችላሉ ፡፡ አት: - “ሌሎች ሁለት ወንጀለኞችም በመስቀሎቻቸው ላይ በምስማር ተቸነከሩ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ሊሴስ)
እዚህ “Pilateላጦስ” በምልክቱ ላይ ለፃፈው ሰው አመላካች ነው ፡፡ እዚህ “በመስቀል ላይ” የኢየሱስን መስቀል ያመለክታል ፡፡ አት: - “Pilateላጦስም በምልክቱ ላይ እንዲጽፍ ከኢየሱስ መስቀል ጋር እንዲያይም ሰው አዘዘው” (የበለስ.
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት-“ስለሆነም ያ ሰው ቃላቱን ጻፈ የአይሁድ ንጉሥ የናዝሬቱ ኢየሱስ” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት-ወታደሮች ኢየሱስን የሰቀሉት ቦታ "(የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “ምልክቱን ያዘጋጀው ቃላቱን በ 3 ቋንቋዎች ጻፈ ፤ ዕብራይስጥ ፣ ላቲን እና ግሪክ” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ይህ የሮማውያን መንግሥት ቋንቋ ነበር።
የካህናት አለቆቹ በምልክቱ ላይ ስለ ቃሉ ለመግለጽ ወደ Pilateላጦስ ዋና መሥሪያ ቤት ተመልሰው መሄድ ነበረባቸው። AT: - “የካህናት አለቆቹ ወደ Pilateላጦስ ተመልሰው እንዲህ አሉ (UDB) (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
Pilateላጦስ በምልክቱ ላይ ያሉትን ቃላት እንደማይቀይር ገለጸ። አት: - ለመጻፍ የፈለግኩትን ጽፌያለሁ ፣ ግን አልለውጠውም! (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
በቁጥር 24 መጨረሻ ላይ ዮሐንስ ይህ ክስተት ጸሐፊነትን እንዴት እንደሚፈጽም ዮሐንስ ሲነግረን ከዋናው የታሪክ መስመር ዕረፍት አለ ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
ልብሱንም ይይዙት ነበር። ወታደሮች ቀሚሱን ለየብቻ አደረጉ እና አልከፋፈሉትም ፡፡ አት: - “ልብሱንም ለዩ” (UDB) (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ወታደሮቹ ቁማር ይጫወታሉ አሸናፊውም ሸሚዙን ይቀበላል ፡፡ አት: - “ለመልበስ ቁማር እንጫወት እና አሸናፊውም እንደዚሁ ይቀጥላል” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። “ይህ የተናገረው የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ተፈጸመ” ወይም “ይህ የተናገረው የቅዱስ መጽሐፉ ቃል እንዲፈጸም ይህ ሆነ”
ወታደሮች የኢየሱስን ልብስ በመካከላቸው የከፋፈሉት በዚህ ነበር ፡፡ አት: - “ተጫወቱ”
የዚህ ወንጌል ጸሐፊ ዮሐንስ ነው ፡፡
እዚህ “ልጅ” የሚለው ቃል ዘይቤ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደቀ መዝሙሩ ዮሐንስ ለእናቱ እንደ ልጅ እንዲሆን ይፈልጋል ፡፡ አት-“ሴት ፣ እነሆ ልጅሽን እንደ ልጅ የሚያደርግልሽ ይኸውልሽ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር) ፡፡
እዚህ “እናት” የሚለው ቃል ዘይቤ ነው ፡፡ ኢየሱስ እናቱ ለደቀ መዝሙሩ ለ ዮሐንስ እናት እንደ እናት እንድትሆን ይፈልጋል ፡፡ አት: - “ይህችን ሴት እንደ እናትሽ አድርገሽ አስብ” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
“ከዚያች ቅጽበት” (ዩዲቢ)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - "እግዚአብሔር እንዲያደርግ ያዘዘውን ሁሉ እንዳደረገ ያውቅ ነበር" (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “አንድ ሰው የወይን ጠጅ የሞላበትን የወይን ጠጅ የሞላው ሙሉ ዕቃ በዚያ አኖረው” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
"መራራ ወይን"
እዚህ “እነሱ” የሚያመለክተው የሮማውያንን ዘበኞች ነው።
ብዙ ፈሳሽ ሊይዝ እና ሊይዝ የሚችል ትንሽ ነገር
“ሂሶፕ በሚባል ተክል ቅርንጫፍ ላይ”
ኢየሱስ መንፈሱን ለእግዚአብሔር መስጠቱን ዮሐንስ እዚህ ላይ አመልክቷል ፡፡ AT: “ራሱንም አዘንብሎ ለእግዚአብሔር መንፈሱን ሰጠው” ወይም “ራሱን አዘንብሎ ሞተ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
እዚህ ላይ “አይሁዶች” ኢየሱስን ለተቃወሙት የአይሁድ መሪዎች ምሳሌ ነው ፡፡ አት: - “የአይሁድ መሪዎች” (የበለስ ሲኖዶዶክ ተመልከት)
ይህ ከፋሲካ በፊት ሰዎች ለፋሲካ ምግብ የሚዘጋጁበት ጊዜ ነው ፡፡
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “የተገደሉትን ሰዎች እግሮች ሰብረው ሥጋዎቻቸውን ከመስቀል ላይ ያወርዳሉ” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - "ከኢየሱስ አጠገብ ሰቀሉት" (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ይህ ዓረፍተ ነገር ለታሪኩ ዳራ መረጃን ይሰጣል ፡፡ ዮሐንስ እዚያ እንደነበረ እና እሱ የፃፈውን እምነት ልንጥልበት እንደምንችል ለአንባቢዎች ይነግራቸዋል ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
“መመስከር” ማለት አንድ ሰው ስላየው ነገር መናገር ማለት ነው ፡፡ አት: - “ስላየው ነገር ሁሉ እውነቱን ተናግሯል” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
እዚህ “ማመን” ማለት አንድ ሰው በኢየሱስ ላይ እምነት መጣል ማለት ነው ፡፡ አት: - "ስለሆነም በኢየሱስ እንድታምኑ" (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
በእነዚህ ቁጥሮች ውስጥ ዮሐንስ እነዚህ ክስተቶች በቅዱሳት መጻሕፍት እንዴት እንደ ተከናወኑ ዮሐንስ ሲነግረን ከዋናው የታሪክ መስመር ዕረፍት አለ ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - "አንድ ሰው በቅዱሳት መጻሕፍት የጻፈውን ቃል ለመፈፀም" (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ ከመዝሙር 34 የተወሰደ ጥቅስ ነው ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ ፡፡ አት: - “ማንም አጥንቶቹን አይሰብርም” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ ከዝካርያስ 12 የተወሰደ ጥቅስ ነው ፡፡
አርማትያስ ትንሽ ከተማ ነበረች ፡፡ አት: - “ዮሴፍ ከአርማትያስ ከተማ” (ተመልከት: ትርጓሜ_ያሜ)
እዚህ ላይ “አይሁዶች” ኢየሱስን ለተቃወሙት የአይሁድ መሪዎች ምሳሌ ነው ፡፡ አት: - “የአይሁድ መሪዎችን መፍራት” (የበለስ_ስኔክዶቼን ይመልከቱ)
ዮሐንስ የአርማትያሱ ዮሴፍ የኢየሱስን አስከሬን ለመቅበር እንደሚፈልግ ዮሐንስ አመልክቷል ፡፡ አት: - የኢየሱስን አስከሬን ለቀብር ለመውሰድ ፈቃድ “(የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
ኒቆዲሞስ በኢየሱስ ከሚያምኑት ከፈሪሳውያን አንዱ ነበር ፡፡ ይህንን ስም በ 3 1 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
እነዚህ ሰዎች ሰውነትን ለመቃብር ለማዘጋጀት የሚጠቀሙባቸው ቅመሞች ናቸው ፡፡
"100" (ይመልከቱ: በትርጉም_ቁጥር)
“ሊራ” ከ 31 ግራም ጋር እኩል የሆነ የክብደት ልኬት ነው። በ 12 1 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
በዚህ ስፍራ ዮሐንስ ኢየሱስን ስለሚቀብሩበት መቃብር ያለበትን ስፍራ ዳራ መረጃ ለመስጠት እዚህ የታሪክ መስመሩ ውስጥ መግቻ ምልክት አድርጓል ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። AT: “ኢየሱስን በሰቀሉት ቦታ የአትክልት ስፍራ ነበር” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - "ማንም ሰው የተቀበረበት በዚህ ስፍራ አይደለም" (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
በአይሁድ ሕግ መሠረት አርብ ፀሐይ ከጠለቀች በኋላ ማንም መሥራት አይችልም። ይህ የሰንበት እና የፋሲካ መጀመሪያ ነበር። አት: - “ፋሲካው በዚያ ምሽት ሊጀመር ነው” (ዩአርቢ) (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ኢየሱስ ከተቀበረ በኋላ በሦስተኛው ቀን ይህ ነው።
እሁድ
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “አንድ ሰው ድንጋዩን አንከባለለለ አየች” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ ዮሐንስ በመጽሐፉ ሁሉ ውስጥ ስለራሱ የሚናገርበት መንገድ ይመስላል ፡፡ እዚህ ላይ “ፍቅር” የሚለው ቃል ለወዳጅ ወይም ለቤተሰብ አባል የሆነውን የወንድማማች ፍቅር ወይም ፍቅር ያሳያል ፡፡
መግደላዊት ማርያም አንድ ሰው የጌታን ሥጋ ሰረቀ ብላ ታስባለች። አት: - “አንድ ሰው የጌታን ሥጋ ከመቃብር አውጥቶታል” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ዮሐንስ ስሙን ከማካተት ይልቅ ራሱን እዚህ “ሌላኛው ደቀመዝሙር” ብሎ በመጥራት ትህትናውን ያሳያል
ዮሐንስ ደቀ መዛሙርቱ ወደ መቃብሩ እንደሚሄዱ ዮሐንስ አመልክቷል ፡፡ አት: - “ወደ መቃብሩ ወጣ” (UDB) (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
እነዚህ ሰዎች የኢየሱስን አስከሬን ለመጠቅለል የሚጠቀሙባቸው የመቃብር ጨርቆች ነበሩ።
እነዚህ ሰዎች የኢየሱስን አስከሬን ለመጠቅለል የሚጠቀሙባቸው የመቃብር ጨርቆች ነበሩ። በ 20 3 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
እዚህ “ራሱ” የሚያመለክተው “የኢየሱስን ራስ” ነው። ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “አንድ ሰው የኢየሱስን ፊት የሚሸፍነው ጨርቅ” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ግን አንድ ሰው ከታጠቀው በፍታ ጨርቆቹ ላይ አነጥፈው ከዚያ አውጥተውትታል” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ዮሐንስ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ስሙን ከማካተት ይልቅ እራሱን “ሌላኛው ደቀመዝሙር” ብሎ በመጥራት ትህትናውን ገል expressል ፡፡
መቃብሩ ባዶ እንደ ሆነ ባየ ጊዜ ኢየሱስ ከሙታን መነሳቱን ያምናል ፡፡ በዚህ ጊዜ “እነዚህን ነገሮች አይቶ ኢየሱስ ከሙታን መነሳቱን ማመን ጀመረ” (ዩ.አር.ቢ.)
እዚህ “እነሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስ እንደገና ይነሳል የሚለውን የቅዱሳት መጻሕፍቱን ያልተገነዘቡ ደቀመዛሙርትን ነው ፡፡ አት: - - “አሁንም ደቀ መዛሙርቱ መጽሐፍ ቅዱስን አልተረዱም” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ኢየሱስ ከሞት መነሳት አለበት አለ
ደቀመዛሙርቱ በኢየሩሳሌም መኖራቸውን ቀጠሉ ፡፡ አት: - “በኢየሩሳሌም ወደሚኖሩበት ተመልሰዋል” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
መላእክቱ ነጭ ልብስ ለብሰው ነበር ፡፡ አት: - “ሁለት መላእክት ነጭ ልብስ ለብሰው አየች” (UDB) (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
“ጠየቋት”
“የጌታዬን ሥጋ ወስደዋል”
"የት እንዳስቀመጡ አላውቅም"
ኢየሱስም ጠየቃት።
እዚህ “እሱ” የሚለው ቃል ኢየሱስን ያመለክታል ፡፡ አት: - “የኢየሱስን አስከሬን ከወሰዱ” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
የት እንዳስቀመጥክ ንገረኝ ”
መግደላዊት ማርያም የኢየሱስን አስከሬን ልትወስድና እንደገና ልትቀበር ትፈልጋለች ፡፡ አት: - እናም አስከሬን አገኛለሁ እንደገና እቀብራለሁ (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
“ራቢኒ” የሚለው ቃል ኢየሱስ እና ደቀመዛሙርቱ የተናገሩበት ቋንቋ ረቢዎች ወይም መምህር በአረማይክ ቋንቋ ማለት ነው ፡፡
ኢየሱስ “ወንድሞች” የሚለውን ቃል ደቀመዛሙርቱን ለማመልከት ተጠቀመ ፡፡
ኢየሱስ ከሙታን ተነስቶ ወደ እግዚአብሔር ወደ አባቱ ወደ ሰማይ እንደሚሄድ ተንብዮ ነበር ፡፡ አትቲን: - “እኔ ከአባቴና ከአባትህ ፣ አምላኬና አምላካችሁ ወደ ሆነኝ ወደ ሰማይ እመለሳለሁ (ኦ.ሲ.ቢ. ይመልከቱ)
እነዚህ በኢየሱስ እና በእግዚአብሔር ፣ እንዲሁም በአማኞች እና በእግዚአብሔር መካከል ያለውን ግንኙነት የሚገልፁ አስፈላጊ አርዕስት ናቸው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
መግደላዊት ማርያም ደቀ መዛሙርቱ ወደሚኖሩበት ቦታ ሄደች ያየችውንና የሰማችውን ነገር ነገረቻቸው ፡፡ በዚህ ጊዜ-መግደላዊት ማርያም ደቀመዛሙርቱ ወደነበሩበት ሄዳ ትነግራቸው ነበር (ይመልከቱ ፡፡
ጊዜው አሁን ምሽት ሲሆን ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ተገለጠላቸው።
ይህ እሑድን ያመለክታል።
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “ደቀመዛሙርቱ ያሉበትን በሮች ዘግተው ነበር” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
እዚህ “አይሁዶች” ደቀመዛሙርቱን ሊይዝ ለሚችል የአይሁድ መሪዎች ምሳሌ ነው ፡፡ AT: - “የአይሁድ መሪዎች ይያ mightቸው ዘንድ ፈርተው ነበር” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህ ‹እግዚአብሔር ሰላም ይሰጣችኋል› ማለት ነው ፡፡
ኢየሱስ ቁስሎቹን ለደቀ መዛሙርቱ አሳያቸው ፡፡ አት: - በእጁና ከጎኑ ያሉትን ቁስሎች አሳየባቸው
ይህ ‹እግዚአብሔር ሰላም ይሰጣችኋል› ማለት ነው ፡፡
እግዚአብሔር አብ እግዚአብሔር አማኞችን አሁን በመንፈስ ቅዱስ ኃይል አማኞችን የሚልክ ልጁን እግዚአብሔር ልኮታል ፡፡
ይህ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “እግዚአብሔር ይቅር ይላል” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
"የሌላውን ኃጢአት ይቅር ካላለዎት" (ዩ.አር.ቢ.)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “እግዚአብሔር ይቅር አይላቸውም” (የበለስ_ቁጥርን ይመልከቱ)
ይህ ወንድ ‹ስም› ማለት ‹መንትዮች› ማለት ነው ፡፡ ይህ ስም በ 11 15 ውስጥ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: መተርጎም_ቁጥር)
“እሱ” የሚለው ቃል ቶማስን ያመለክታል ፡፡
ይህንን ድርብ አሉታዊ በአዎንታዊ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “አምናለሁ… የእርሱን ጎን ካየሁ ብቻ” አምናለሁ (የበለስ_ቁጥር ችግሮች)
“የእርሱ” የሚለው ቃል ኢየሱስን ያመለክታል ፡፡
“የእርሱ” የሚለው ቃል ኢየሱስን ያመለክታል ፡፡
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - "በሮቹን በቆለፉ ጊዜ" (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ ‹እግዚአብሔር ሰላም ይሰጣችኋል› ማለት ነው ፡፡
“ያለ እምነት” ወይም “ያለ እምነት”
እዚህ “ማመን” ማለት በኢየሱስ ማመን ማለት ነው ፡፡ አት: - "በእኔ ታመኑ" (UDB) (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ቶማስ ኢየሱስ ስላየው ስላየ ህያው ነው ብሎ ያምናል ፡፡ አት: - “በሕይወት መኖሬ ታምናላችሁ” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ይህ ማለት “እግዚአብሔር ለእነዚያ ታላቅ ደስታን ይሰጣል” (ዩ.ቢ.ቢ.) ፡፡
ይህ ማለት ኢየሱስን ያላዩ ናቸው ፡፡ አት: - "በህይወቴ ያላየኝ" (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ታሪኩ ወደ መጨረሻው እየተቃረበ ሲመጣ ደራሲው ኢየሱስ ስላከናወናቸው በርካታ ነገሮች አስተያየት ሰጡ ፡፡ (ይመልከቱ: Writ_endofstory)
የሚለው ቃል እግዚአብሔር በአጽናፈ ዓለም ሁሉ ላይ ሙሉ ኃይል ያለው መሆኑን የሚያሳዩ ተዓምራቶችን ይመለከታል ፡፡
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “ደራሲው በዚህ መጽሐፍ ላይ የፃፋቸው ምልክቶች” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - "ደራሲው ግን ስለ እነዚህ ምልክቶች ጽ "ል" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
እዚህ “ሕይወት” ማለት ኢየሱስ ሕይወትን ይሰጣል ማለት ነው ፡፡ አት: - “ከኢየሱስ የተነሳ ሕይወት ሊኖርህ ይችላል” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ.
ይህ መንፈሳዊ ሕይወትን ያመለክታል ፡፡
ኢየሱስ በጥብርያያስ ባሕር አጠገብ ለደቀ መዛሙርቱ እንደገና ተገለጠ ፡፡ ቁጥር 2 እና 3 ኢየሱስ ከመገለጡ በፊት በታሪኩ ውስጥ ምን እንደ ሆነ ይነግሩናል ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
"ከተወሰነ ጊዜ በኋላ"
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “ዲዲሞስ ብለን ከጠራነው ቶማስ ጋር (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ይህ ወንድ ‹ስም› ማለት ‹መንትዮች› ማለት ነው ፡፡ ይህ ስም በ 11 15 ውስጥ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: መተርጎም_ቁጥር)
ይህ ‹ውድ ጓደኞቼ› ማለት የፍቅር መግለጫ ነው ፡፡
እዚህ “የተወሰኑት” ዓሦችን ያመለክታል ፡፡ አት: - “መረብህ ውስጥ አንዳንድ ዓሳ ትይዛለህ” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
መረቡን ጎትት "
ይህ ፍቅር ከእግዚአብሄር የሚመጣ እና ለሌሎች ጥቅም ላይ ያተኮረ ፍቅር ነው ፣ ምንም እንኳን በእራሱ የማይጠቅም ቢሆንም። ምንም ይሁን ምን እንዲህ ዓይነቱ ፍቅር ለሌሎች ይንከባከባል ፡፡
ጴጥሮስም ወደ ውሃው ዘልሎ ወደ ባሕሩ ዳርቻ ገባ ፡፡ አት: - “ወደ ባሕሩ ውስጥ ዘለለ ፤ እስከ ባሕሩ ዳርቻ ድረስ ጠመጠመ” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ይህ ፈሊጥ ነው ጴጥሮስ ማለት በፍጥነት ወደ ውሃው ውስጥ ዘለለ ማለት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ ቪዲዮም)
ይህ የዳራ መረጃ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
"90 ሜትር." አንድ ክንድ ከግማሽ ሜትር ያነሰ ነበር ፡፡ (ይመልከቱ: translation_bdistance)
እዚህ “ወጣ” ማለት ስም Simonን ጴጥሮስ ወደ ጀልባው መመለስ ነበረበት ፡፡ አት: - "ስም Simonን ጴጥሮስ ወደ ጀልባው ተመለሰ" (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
መረቡን ወደ ባሕሩ ዳርቻ ጎትተው ”
ይህንን እንደ ገባሪ ቅጽ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “መረቡ አልተሰበረም” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ጠዋት ላይ ምግብ
ይህንን የስምምነት ቃል “ሶስተኛ” ን እንደ “የጊዜ ቁጥር 3” መተርጎም ይችላሉ ፡፡ (ይመልከቱ: ተርጉም_ordinal)
ኢየሱስ ከስም Simonን ጴጥሮስ ጋር ውይይት ይጀምራል ፡፡
እዚህ ላይ “ፍቅር” ሌሎችን የሚጠቅመው እንኳን ባይሆንም በሌሎች መልካም ላይ የሚያተኩር ከእግዚአብሔር የሚመጣውን የፍቅር ዓይነት ነው ፡፡
ጴጥሮስ መልስ ሲሰጥ ፣ “ፍቅር” የሚለውን ቃል የሚጠቀመው የወንድማማችነት ፍቅርን ወይም ለጓደኛ ወይም ለቤተሰብ አባል ፍቅርን ነው ፡፡
እዚህ “ጠቦቶች” ኢየሱስን ለሚወዱ እና ለሚከተሉት ሰዎች ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - "እኔ የምወዳቸውን ሰዎች መመገብ" (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
እዚህ “በጎች” ኢየሱስን ለሚወዱ እና ለሚከተሉት ሰዎች ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - "እኔ ለምከባከባቸው ሰዎች ይንከባከቡ" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“እሱ” የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው ኢየሱስን ነው ፡፡ እዚህ “ሶስተኛ ጊዜ” ማለት “የጊዜ ቁጥር 3” ማለት ነው ፡፡ አት: - “ኢየሱስ ለሦስተኛ ጊዜ።” (ተመልከት: መተርጎም
በዚህ ጊዜ ኢየሱስ ይህንን ጥያቄ በጠየቀ ጊዜ “ፍቅርን” ለሚለው ቃል የሚያመለክተው የወንድማማች ፍቅርን ወይም ለጓደኛ ወይም ለቤተሰብ አባል ፍቅርን ለመግለጽ ነው ፡፡
የእኔን በጎቼን መመገብ የኢየሱስን የሚወክሉ እና እሱን የሚከተሉ ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - "እኔ ለመንከባከባቸው ሰዎች እንክብካቤ" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር) ክፍል
በ 1 48 ውስጥ እንዳደረገው ይህንን ይተረጉሙ ፡፡
ታሪኩን ከመቀጠል በፊት ዮሐንስ ዳራውን መረጃ እየሰጠ መሆኑን ለማሳየት ይህንን ቃል ይጠቀማል ፡፡ (ይመልከቱ: የአፃፃፍ_ኋላ)
እዚህ ላይ ዮሐንስ የሚያመለክተው ጴጥሮስ በመስቀል ላይ እንደሚሞት ነው ፡፡ አት-“ጴጥሮስ እግዚአብሔርን ለማክበር በመስቀል ላይ መሞቱን ለማመልከት” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
እዚህ “ተከተል” የሚለው ቃል “ደቀ መዝሙር መሆን” ማለት ነው ፡፡ አት: - “የእኔ ደቀ መዝሙር መሆንህን ቀጥል” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
ዮሐንስ ስሙን ከመጥቀስ ይልቅ ራሱን በመጽሐፉ ውስጥ ሁሉ በዚህ መንገድ ይጠቅሳል ፡፡
ይህ ዓይነቱ ፍቅር ከእግዚአብሔር የሚመጣ እና ሁል ጊዜም የሌሎችን መልካም ነገር የሚሻ ቢሆንም ፣ በራሱ የማይጠቅም ቢሆንም ፡፡ ምንም እንኳን ምንም ቢያደርጉ ይህ ዓይነቱ ፍቅር ለሌሎች ይንከባከባል ፡፡
ይህ ለመጨረሻው እራት ማጣቀሻ ነው ፡፡ (ተመልከት: 13: 1)
እዚህ “እሱ” የሚያመለክተው “ኢየሱስ ይወደው የነበረውን ደቀመዝሙር” ነው ፡፡
ጴጥሮስ በዮሐንስ ላይ የሚሆነውን ማወቅ ፈለገ ፡፡ AT: - “ጌታ ሆይ ፣ ይህ ሰው ምን ይሆናል?” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
"ኢየሱስም ጴጥሮስን"
እዚህ “እሱ” የሚያመለክተው በ 21 20 ውስጥ ‹ኢየሱስ የወደደውን ደቀመዝሙር› ነው ፡፡
ይህ የሚያመለክተው የኢየሱስን ዳግም ምጽዓት ፣ ከሰማይ ወደ ምድር መመለሱን ነው ፡፡
ይህ አስተያየት መለስተኛ ገጸ-ባህሪን ለመግለጽ በጥያቄ መልክ ይታያል። አት: - ያ ያንተ ጉዳይ አይደለም (UDB) ወይም “ስለዚህ ጉዳይ አትጨነቅ” (ተመልከት: የበለስ_ቁጥር)
እዚህ “ወንድሞች” ሁሉንም የኢየሱስ ተከታዮች የሚያመለክቱ ናቸው ፡፡
ይህ የዮሐንስ ወንጌል መጨረሻ ነው ፡፡ እዚህ ደራሲው ሐዋርያው ዮሐንስ ስለራሱ እና በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ስለ ጻፈው ለመዝጋት አስተያየት ይሰጣል ፡፡ (ይመልከቱ: Writ_endofstory)
“ደቀ መዝሙሩ ዮሐንስ”
እዚህ “መሰከረ” ማለት እሱ ራሱ የሆነ ነገር ያያል ማለት ነው ፡፡ አት: - “እነዚህን ሁሉ ያየ ማን ነው” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
እዚህ “እኛ” የሚያመለክተው በኢየሱስ የሚያምኑትን ነው ፡፡ አት: - "እኛ በኢየሱስ የምናምነው እናውቃለን" (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “አንድ ሰው ሁሉንም ቢጽፍላቸው” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ሰዎች ኢየሱስ በብዙ መጽሐፍት ከሚጽፉት የበለጠ ብዙ ተአምራትን ሠራ ፡፡ እዚህ ላይ ዮሐንስ የተጋነነ መጠቀምን ለማጉላት ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ፀሐይ መከላከያ) ld ራሱ መጽሐፎቹን መያዝ አልቻለም
ይህንን በገባ መልኩ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “ሰዎች ስላደረጋቸው ነገሮች ሊጽ thatቸው የሚችሏቸው መጽሐፍት”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ሉቃስ ለቴዎፍሎስ ይህንን መጽሐፍ መጻፍ ለምን እንዳስፈለገው ያብራራል፡፡ ከዚህ መጽሐፍ በፊት በጻፈው መጽሐፉ ከዚህ መጽሐፍ በፊት የጻፈው መጽሐፍ የሉቃስ ወንጌልን ነው፡፡ ቴፍሎስ ሉቃስ ይህንን መጽሐፍ የጻፈው ቴዎፍሎስ ተብሎ ለሚጠራ ሰው ነው፡፡ አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች በባሕላቸው ደብዳቤ በሚጻፍበት ወቅት መግቢያው ላይ የሚጻፈውን ነገር በመከተል “ውድ ቴዎፍሎስ ሆሕ” በማለት ተርጉመውታል፡፡ ቴዎፍሎስ ማለት “የእግዚአብሔር ወዳጅ” ማለት ነው፡፡ እስከ አረገበት ቀን ድረስ ያለውን ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ያረገበት ወቅት ነው፡፡ በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት የሰጠውን ትዕዛዝ መንፈስ ቅዱስ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ በተወሰኑ ነገሮች ዙሪያ የተለያዩ መመሪያዎችን በመስጠት ሂደት ውስጥ መሪቶታል፡፡ ከመከራው በኋላ ይህ ኢየሱስ የተቀበለውን መከራን እና በመስቀል ላይ የሞተውን ሞት ያመለክታል፡፡ ሕያው ሆኖ እንደገና ለእነርሱ ታያቸው ኢየሱስ ከመጀመሪያዎቹ ዐሥራ ሁለት ደቀ መዛሙርት በተጨማሪ ለብዙ ሰዎች ከሞት ከተነሣ በኋላ ታይቷቸዋል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ይህ ሁኔታ የተፈጸመው ኢየሱስ ከሞት ከተነሣ በኋላ ለዐርባ ቀናት ለደቀ መዛሙርቱ በተያየበት ጊዜያት ነው፡፡ . . . ሳለ "እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስ ነው፡፡ ከእነርሱ ጋር "እነርሱ" የሚያመለክተው ዐሥራ አንዱ ሐዋርያት ነው፡፡ የአባትን የተስፋ ቃል ይህ መንፈስ ቅዱስን የሚያመለክት ቃል ነው፡፡ በውሃ ያጠምቃችኋል . . . በመንፈስ ቅዱስ ትጠመቃላችሁ ኢየሱስ መጠምቁ ዮሐንስ በውሃ ያጠመቀበት መንገድ እግዚብሔር በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት ከሚጠምቅበት መንገድ ጋር ያነጻጽራል፡፡ መጥመቁ ዮሐንስ በእርግጥ በውሃ አጥምቋል "ዮሐንስ በእርግጥ ሰዎችን በውሃ አጥምቋል" ትጠመቃላችሁ አመራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ያጠምቃችኋል"
ለእስራኤል መንግስትን የሚትመልስበት ወራት ይህ ነውን "እስራኤልን እንደገና ጠንካራ ሀገር የሚታደርግበት ጊዜ አሁን ነውን?" ጊዜው ወይም ዘመኑን "ጊዜውን ወይም ቀናቱን" ኃይል ትቀበላላችሁ "በመነንፈሳዊነት ትጠነክራላችሁ" እናም ምስክሮቼ ትሆናላችሁ አማራጭ ትርጉም፡ “የእኔ ምስክሮች ትሆኑ ዘንድ" እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ "በዓለም ዙሪያ" ወይም "እስከ ምድር ጥግ ድረስ"
እየተመለከቱት ሳለ "ሐዋርያቱ ወደ ሰማይ እየተመለከቱ ሳለ" ዳመናው ከዐይናቸው ጋረደው "ወደ ሰማይ አረገ እና ዳመናውም ከዐይናቸው ጋረደው ስለዚህም ከሊያዩት አልቻሉም" ወደ ሰማይ አተኩረው ሲያዩ ሳለ "ወደ ሰማይ እየተመለከቱ" ወይም “ሰማይ ሰማዩን ሲያዩ ሳለ” እናንተ የገሊላ ሰዎች ሆይ "እናንተ ሐዋርያት"
ከዚያም ተመለሱ "ሐዋርያቱ ተመለሱ" የሰንበት ጉዞ ያኸል ርቀት ይህ በፈርሳዊያን ደንብ መሰረት ሰዎች በሰንበት ማድረግ የተፈቀደላቸው ነገር ነበር፡፡ እዚያ በደረሱ ጊዜበ "በኢየሩሳሌም ውስጥ ወደሚገኘው ሊሄዱ ወደአሰቡት ስፍራ በደረሱ ጊዜ" ሰገነት "በቤት ውስጥ በከፍታ ላይ የሚገኝ ክፍል" ቀናተኛው ስምኦን "ለሀገሩ ይዋጋ የነበረው ስምኦን፡፡" ብዙ ቀናተኞች ነበሩ ነገር ግን ከእርሱ መካከል ሐዋርያ የሆነው ስምኦን ብቻ ነው፡፡ ቀናተኞች ሮማዊያን እስራኤልን መግዛት እንዲያቆሙ የሚታገሉ ሰዎች ናቸው፡፡ ሁልም በአንድ ልብ ሆነው ሳሉ ቡድኑ በአንድ ልብ ነበር፤ በመካከላቸው መከፋፍል አልነበረም፡፡ በትጋት እየጸለዩ ሳሉ "በአንድ ላይ ሆነው በትጋት ስጸልዩ ሳለ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ይህ ነገር ጴጥሮስ እና ሌሎች አማኞች በእንድነት በሰገነት ላይ ሳሉ የተፈጸመ ነገር ነው፡፡ በእነዚያ ቀን "ኢየሱስ ወደ ሰማይ ከተመለሰ በኋላ ባሉት እነዚያ ቀናት" በወንድሞች መካከል በዚህ ክፍል ውስጥ “ወንድሞች” የሚለው ቃል ብዙ ጊዜ የሚያመለክተው አማኞችን ሆኖ ወንዶችን እና ሴቶችን ያካትታል፡፡ በቅዱሳት መጻሕፍት የተነገረው ነገር ይፈጸም ዘንድ አስፈላጊ ነው ጴጥሮስ በዚህ ሥፍራ ላይ በተለይ ከይሁዳ ጋር ተያያዥነት ስላለውን ትንቢት እየተናገረ ነው፡፡ በዳዊት አፍ "የዳዊት ቃል፡፡" በዚህ ሥፍራ ላይ ጥቅም ላይ የዋለው “አፍ” የሚለው ቃል “ቃል” የሚያመልክት ሲሆን ዳዊት የተናገራቸውን ቃል ያመለክታል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ በ ACT 1:16 ላይ ለአማኞች መናገር የጀመረውን ንግግር የቀጠለበት ክፍል ነው፡፡ አጠቃላይ መረጃ: በቁጥር 18-19 ውስጥ ይሁዳ ስላደረገው ነገር የኋላ ታሪክ የተሰጠበት እና እንዴት እንደሚተ የተገለጸበት ክፍል ነው፡፡ አሁን ይህ ሰው "አሁን ይሁዳ" ባደረገው ክፉ ነገር የተከፈለው ክፍያ በዚህ ክፍል “ክፍያ” የሚለው ነገር እና “ተግባር”፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ስላደረገው ክፉ ነገር የተከፈለው ክፍያ፡፡” በክፉ ተግባሩ "የኢየሱስን ጠላቶች ወደ እርሱ የመራበት ክፉ ተግባሩ፡፡" ይህ “ክፉ ተግባሩ” የሚለው ቃል በግልጽ ምንን እንደሚያመለክት ያሳያል፡፡
በግንባሩም ተደፍቶ ከመካከሉ ተሰነጠቀ አንጀቱም ሁሉ ተዘረገፈ፡፡ ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎ ይሁዳ ራሱን አንቆ ሞተ ይላሉ፡፡ የደም መሬት . . . ተብሎ ይታወቅ ነበር፡፡ በሞት ምክንያት ሰዎች መሬቱን በአዲስ ስም ይጠሩት ጀምሯል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ በ ACT 1:16 ላይ ለአማኞች መናገር የጀመረውን ንግግር የቀጠለበት ክፍል ነው፡፡ አጠቃላይ መረጃ: ከዚህ በፊት በተነገረው የይሁዳ ታሪክ መሠረት ጴጥሮስ ከመዝሙር መጽሐፍ ውስጥ ያልን ምንባብ በማስታወስ አሁን ላሉበት ሁኔታ ተስማሚ እንደሆነ አምኗል፡፡ ከብሉይ ኪዳን መጻሕፍት የተወሰደው ክፍል ማብቂያ ይህ ክፍል ነው፡፡ በመዝሙር መጽሐፍ ውስጥ እንዲህ ተብሎ ተጽፈዋል ጴጥሮስ ይህንን ሀረግ በመናገሩ ሰዎች ይህንን የተናገረው ከመዝሙር መጽሐፍ ላይ ወስዶ እንደሆነ ያውቃሉ፡፡ የመዝሙር መጽሐፍ ይህ መጽሐፍ የቅዱስ መጽሐፍ አንዱ ክፍል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "የመዝሙር መጽሐፍ" ወይም "የመዝሙሮች መጽሐፍ፡፡" መሬቱ ወና እና ምድረ በዳ ከመሆኑ የተነሳ ሰዎች የመሬቱ ባለቤት ሞቷል ብለው ያስባሉ፡፡ እንዲሁም የሚኖርባት አይኑር መሬቱ የተረገመ ወይም ለሰዎች መኖሪያ የሚሆን አይሁን፡፡ የእርሱን የመሪነት ሥፍራ ሌላ ሰው ይውሰደው "በእርሱን የመሪነት ሥፍራ በሌላ ሰው ይተካ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ በ ACT 1:16 ላይ ለአማኞች መናገር የጀመረውን ንግግር የቀጠለበት ክፍል ነው፡፡ ስለዚህ . . . አስፈላጊ ነው ጴጥሮስ ከመዝሙር መጽሐፍ የወሰደውን ክፍል ለምን በዚህ ሥፍራ መናገር እንዳለበት ማብራረቱን እንዳስፈለገው እና በዚህም መሠረት ምን ማድረግ እንዳለባቸው ገልጸዋል፡፡ ከእኛ ጋር የነበረ . . . ለእርሱ ትንሳዔ ከእኛ ጋር ምስክር ሊሆን የሚችል ሰው ጴጥሮስ ይሁዳን እንደ ሐዋርያ ሊተካው የሚችለው ሰው ማሟላት የሚገባው መሥፈረት ምን እንደሆነ እየገለጸ ነው፡፡ ሁለት ሰዎችን ለምርጫ አቀረቡ ይሁዳን በሌላ ሰው ለመተካት በመሞከር ሂደታቸው ውስጥ ሁለት ለምርጫው ብቁ የሆኑ ሰዎችን አቀረቡ፡፡ ኢዮስጦስም የሚሉትን በርስያን የተባለውን ዮሴፍን ዮሴፍ በርስያን እና ኢዮስጦስ በተባሉ ሁለት ስሞች ይታወቃል፡፡
ጸለዩ "ከዚያም አማኞች ጸሎት አደረጉ" ጌታ ሆይ አንተ የሰዎችን ሁሉ ልብ ታውቃለህ "ጌታ ሆይ የሁሉንም ሰው የውስጥ መነሻ ምክንያን እና ሀሳብን ታውቃለህ" ይህንን አገልግሎት እና ሐዋርያነት እንዲተካ ከእነዚህ ሁለት ሰዎች መካከል ዬትኛውን አንተ እንደሚትመረጥ ግለጥልን "ስለዚህም ከሐዋርያቱ ጋር እንዲሆን ባዶ የሆነውን ቦታ እንዲተካ ከእነዚህ ሰዎች መካከል ማንን አንደመረጥክ እግዚአብሔር ሆይ አሳየን" ይሁዳ ወደ ገዛ ራሱ ስፍራ ይሄድ ዘንድ በተዋት ይሁዳ ኢየሱስን በመካዱ እና በበሞቱ ምክንያት ኃላፊነቱን ትቶ ሄዷል፡፡ ዕጣም ተጣጣሉላቸው፥ በዮሴፍ እና በማቴያስ መካከል ዕጣ ጣሉ ዕጣውም ለማትያስ ወደቀ የተጣለውም ዕጣ ማትያስ መመረጡን አመለከተ፡፡ ከአሥራ አንዱ ሐዋርያት ጋር ተቈጠረ። "ደቀ መዛሙርቱም እረሱን ከሐዋርያት መካከል እንዱ እንደሆነ ቆጠሩት"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ አዲስ ክንውን ነው፤ አሁን የጴንጤ ቆስጤ ቀን ነው፡፡ ሁሉም በአንድነት ተሰብስበው ነበር “እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በሉቃስ 1፡ 15-16 ላይ በአንድነት የነበሩትን 120 አማኞችን ምናልባት የሚያመለክት ነው፡፡ ይህ ቁጥር ዐሥራ ሁለቱንም ሐዋርያትን ያካትታል፡፡ ድንገት ይህ ቃል በድንገር የተፈጸመን ነገር የሚያመለክት ነው፡፡ ከሰማይ ድምፅ መጣ "ድምፅ ከሰማይ መጣ" ድንገት እንደሚነጥቅ አውሎንፋሽ ያለ "ከባድ ንፋስ እንደሚነፍስ" ወይም "በጣም ጠንካር ንፋስ እንደሚነፍስ" ቤቱን ሙሉ ለሙሉ ይህ ምናልባት ቤት ወይም ትልቅ ሕንጻ ሊሆን ይችላል፡፡ እሳት የሚመስል ልሳን አማራጭ ትርጉሞች 1) ከእሳት የተሠሩ ምሳላሶች የሚመስሉ ልሳኖች ወይም 2) ልሳን የሚመስሌ ትንንሽ የእሳት ነበልባሎች፡፡ ክራዝ ስነድ የምላስ ቅርጽ ይዞ እንደሚነድ ሁሉ፡፡ በሌሎች ቋንቋ ተናገሩ ከዚህ በፊት በማያውቋቸው ቋንቋዎች፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ቁጥር 5 በዚያ ዘመን በኢየሩሳሌም ይኖሩ ስለነበሩት አይሁዶች የኋላ ታሪክ የሚነግረን ሲሆን ከእነዚህም ሰዎች መካከል አብዛኞቹ ይህ ሁኔታ በተፈረ ጊዜ በቦታው ነበሩ፡፡ አሁን ይህ ቃል ከታሪኩ ታሪኩን ለመረዳት የሚያስችል የኋላ ታሪክ መረጃ ወደ መስጠጥ መሻገሩን የሚያሳይ ነው፡፡ ፈርሃ እግዚአብሔር ያላቸው ሰዎች እግዚአብሔርን ማክበር እና ማምለክ የሚፈልጉ ሰዎች ከሰማይ በታች ያሉ ሕዝቦች ሁሉ "በዓለም ውስጥ ያሉ ሕዝቦች ሁሉ" ይህ ድምፅ በተሰማ ጊዜ ይህ ድምፅ የትልቅ አውሎንፋስ ድምፅ ይመስል ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ይህንን ድምፅ በሰሙ ጊዜ፡፡" ብዙ ሕዝብም "በጣ ብዙ ሕዝብም" ገሊላዊያን አማራጭ ትርጉም፡ "ከገሊላ"
ይህንን ስናገሩ የሚንሰማው ለምንድ ነው
አማራጭ ትርጉሞች 1) ሰዎች መልስ ማግኘት የሚፈልጓቸው እውነኛ ጥያቄዎች ሊሆኑ ይችላሉ ወይም 2) በሁኔታው ምን ያኸል እንዳስገረማቸው የሚያሳይ ሊሆን ይችላል፡፡ UDB ይህንን የተረጎመው አስገራሚ የሆነ ነገርን እንደተመለከቱ አድርጎ ነው፡፡
የጳርቴ . . . የኢላሜጤም ሰዎች፥
"ከጳርቴ፣ ከሜድ እና ከኢላሜጤም የመጡ ሰዎች"
ይሁዲነት
"በዘር አይሁዳዊያን ያልሆኑ ነገር ግን ወደይሁዲነት የገቡ ሰዎች" ወይም "የአይሁድ ሃይማኖት መከተል የጀመሩ ሰዎች"
ተገረሙ እና ግራ ገባቸው ሰዎች እየሆነ ስላለው ነገር ምን ማለት እንዳለባቸው ግራ መጋባታቸውን ያሳያል (UDB). አማራጭ ትርጉም፡ "ተደነቁ እና ግራ ተጋቡ፡፡" ይህ ምን ማለት ነው በሆነው ነገር ሰዎች ተገረሙ፡፡ ሌሎች ግን ያፌዙ ነበር፡፡ "ሌሎች ግን ይሳደቡ" ወይም "ይዘባበቱ ነበር" ወይን ጠጥተው ሰክረዋል አማራጭ ትርጉም፡ "ሰክረዋ፡፡" አንዳንዶች በሐዋርያቱ ላይ ይቀልዱባቸዋል ምክንያቱም በተዓምራት ለማመን ፍላጎት ስላሌላቸው ነው፡፡ አዲስ ወይን ከመደበኛው ወይን ይልቅ ጠንከር ያለ ወይን
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጴጥሮስ በጴንጤቆስጤ ቀን ለነበሩት አይሁዳዊያን መስበክ ጀመረ፡፡ ከዐሥራ አንዱ ጋር በመሆን ሁሉም ሐዋርያት የጴጥሮስን ንግግር በመደገፍ ተነሱ፡፡ ገና ከቀኑ ሦስት ሰዓት ነው "ገና ከጥቃቱ ዘጠኝ ሰዓት ነው" በቀኑ ሦስት ሰዓት "ከጥቃት ዘጠኝ ሰዓት" (UDB)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ ለአይዳዊን መስበኩን ቀጥሏል፡፡ አጠቃላይ መረጃ: በዚህ ወቅት ጴጥሮስ ከዚህ ሁኔታ ጋር ተስማሚ የሆነ በነብይ ኢዮኤል አማካኝነት አስቀድሞ የተነገረ ትንቢትን አስታወሰ፡፡ በነቢዩ ኢዮኤል አማካኝነት የተነገረው ትንቢት ይህ ነው አማራጭ ትርጉም፡ "ይህ እግዚአብሔር የተናገረው እና ነብዩ ኢዮኤልን እነንዲጽፈው ያደረገው ነገር ነው" ወይም "ነብዩ ኢዮኤል እግዚአብሔር የተናገረውን ነገር እንዲህ ጽፎታል" ከአስቀድሞ የተነገረው አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር የተናገረው" ወይም "እግዚአብሔር ስለዚህ ነገር የተናረው" በመጨረሻው ዘመን አሁን ሊናገረው ያለው ነገር በመጨረሻው ዘመን እንደሚሆን የተነገረ ነው፡፡ ይህ እግዚአብሔር ከተናገረው ነገር የመጀመሪያው ክፍል ነው፡፡ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል” የሚለው ቃል በ UDB ውስጥ መጀመሪያ ላይ ሊመጣ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “በመጨረሻው ዘመን፡፡” በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ መንፈሴን አፈሳለሁ ይህ ምሳሌያዊ ንግግር እግዚአብሔር መንፈሱን በሕዝቡ ላይ እንዴት በተተረፈረፈ መንገድ እንደሚሰጥ የሚያሳይ ነው፡፡ በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ “ሥጋ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች ሁሉ ሥጋ ለባሽ መሆናቸውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ሁሉም ሰዎች፡፡”
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ የነብይ ኢዮኤል መጽሐፍ ውስጥ መውሰዱን ቀጥሏል፡፡ አገልጋይ . . . ሴት አገልጋዮች በብሉይ ኪዳን ውስጥ የእግዚአብሔር ነቢያት እና ሌሎች እግዚአብሔርን የሚያመልኩ ሰዎች ብዙ ጊዜ የእርሱ “አገልጋዮች” ተብለው ይጠራሉ፡፡ መንፈሴን አፈሳለሁ እግዚአብሔርን መንፈሱን በልግስና ሰጥቷል፡፡ ትንቢት የእግዚአብሔርን እውነት ለመናገር እግዚአብሔር አነሳስተዋቸዋል፡፡ ትነት "ጤዛ" ወይም "ጭጋግ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ ከነብዩ ኢዮኤል ትንቢት ወስዶ የተናገረውን ነገር የሚያበቃበት ጊዜ ነው፡፡ ፀሐይ ወደ ጨለማ ጨረቃም ወደ ደም ይለወጣሉ። የዚህ ሀረግ ቀጥተኛ ትርጉም አይታወቅም፡፡ በተቻላችሁ መጠን ወደ ቋንቋችሁ ስትተረጉሙ ቀጥተኛ ትርጉምን ለመከተል ሞክሩ፡፡ የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል አማራጭ ትርጉም፡ "የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል" የሚጠራ ጸሎት ወይም ልመና
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጴጥሮስ በ ACT 1:16 ላይ የጀመረውን ለአይሁዳዊያን መናገሩን የቀጠለበት ክፍል ነው፡፡ አስቀድሞ የታቀደ ዕቅድ እና የእግዚአብሔር ቅድመ እውቀት የክርስቶስ ሞት እንደ እግዚአብሔር ዕቅድ እና እውቀት መሠረት የተፈጸመ ነው፡፡ እናንተ “እናንተ” የሚለው የብዙ ቁጥር የተገለጸ ነው፡፡” አሳልፎ ተሰጠ "ሰዎች አሳልፎ ሰጡት" ወይም "ሰዎች አሳልፈው ሰጡት" ከእርሱ ላይ የሞትን ጣር አንስቷል "ከሞት ጣር ነጻ አውጥቶታል" ነጻ መውጣት ይህ ማለት አንድ ሰው በገመድ ከታሠረበት እንደሚፈታው መፈታት ማለት ነው፡፡ መያዝ ሞት ኃይል ኢየሱስን ይዞ መቆየት አልቻለም፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ ለአይሁዳዊያን መናገሩን ቀጥሏል፡፡ አጠቃላይ መረጃ: በዚህ ሥፍራ ላይ ጴጥሮስ በዳዊት የተነገረውን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል በማስታወስ ከኢየሱስ ክርስቶስ መሰቀል እና መቃብርን ፈንቅሎ ከመነሳቱ ጋር ያያይዘዋል፡፡ አየሁት ነገሮች ከመከናወናቸው በፊት እግዚአብሔር በእርሱ ሕይወት ውስጥ እየሠራ መሆኑን ዳዊት ተመልክቷል፡፡ በፊቴ "በእኔ መገኘት ውስጥ" ወይም "ከእኔ ጋር" በቀኜ ቀኝ እጅ ጠንካራ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ በቀኝ እጅ እንደሆነ የሚታሰብ ሰው ጠንካራ አገልጋይ ወይም ጠንካር አጋዥ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ ልቤ ደስ አለው እዲሁም አንደበቴም ሐሴት አደረገ አማራጭ ትርጉም: "በጣም ደስ አለኝ እንዲሁም ሐሴት አደረኩኝ" ከዚህ በተጨናሪ ሥጋዬ በመተማመን ይኖራል አማራጭ ትርጉም፡ "ምንም እንኳ እኔ ሟች ቢሆንም በእግዚአብሔር ብቻ እተማመናለለሁ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ ከዳዊት ንግግር ውስጥ መውሰዱን ያጠነናቀቀበት ሥፍራ ነው፡፡ ቅዱስህንም "ቅዱስህን" ወይም "ምርጥህን" መበስበስን ያይ ዘንድ የሞተው አካሉ ይበሰብስ ዘንድ በዚያ ለረጅም ጊዜ አትተወውመም፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ይበሰብስ ዘንድ፡፡" የአኗኗር ዘይቤ "ሕይወት ሰጭ እውነት"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጴጥሮስ በ ACT 1:16. ላይ ለአይዳዊያን ማደረግ የጀመረውን ንግግር ቀጥሏል፡፡ አባቶች ይህ ከብዙ ዘመናት በፊት ይኖሩ የነበሩትን አባቶችን ያመለክታል፡፡ ብዙ ጊዜ አባቶ ከአጠቃላይ ሕዝቡ በመጀመሪው ረድፍ ላይ የሚገኙትን ያመለክታል፡፡ መማል አንድ ሰው ስሚል መኃላው እውነት መሆኑን እያረጋገጠ ነው፡፡ መኃላ “መኃላ” አንድ ነገር ልክ ለመሆኑ ማረጋገጫ ዓረፍተ ነገር ነው፡፡ አስቀድሞ ተመለከተ ዳዊት አስቀድሞ ተመልክቶ ስለ መስሑ ተናገረ፡፡
የእግዚአብሔር ቀኝ እጅ ይህ የመተማመን፣ የክብር፣ የሞገስ፣ መታመን፣ ኃይል እና ጥቅም የማግኛ ሥፍራ ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ይህ ጴጥሮስ በ ACT 1:16 ላይ ለአይዳዊያን ማደረግ የጀመረውን ንግግር የሚቋጭበት ክፍል ነው፡፡ ጌታ ጌታዬን እንዲህ አለው "ጌታ እግዚአብሔር ለጌታዬ (ለክርስቶስ) እንዲህ አለው" በቀኜ ተቀመጥ "የክብር፣ የተለየ ጥቅም፣ መታመን እና ኃይል የሚታገኝበት ሥፍራ ሥፍራ፣ ከእኔ አጠገብ ተቀመጥ፡፡" ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደረግ ድረስ "ጠላቶችህ ተሸናፊዎች እስካደረግ ድረስ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: አይሁዳዊያን ለጴጥሮስ ንግግር ምላሽ ሰጡ ጴጥሮስም መለሰላቸው፡፡ ልባቸው ተነካ ሉቃስ ይህንን ምሳሌያዊ ንግግር በመጠቀም አጽኖት በመስጠት ማስተላለፍ የፈለገው መልዕክት ይህንን ዓረፍተ ነገር መሰስማታቸው ምን ይኽል የሚያሳዝን መሆኑን ነው፡፡ ተስፋውም ለእናንተ ነው "ተስፋው ለእናንተ ነው
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ይህ በጴንጤ ቅስጤ ቀን የተፈጸመው ታርክ ክፍል ፍጻሜ ነው፡፡ አጠቃላይ መረጃ: ቁጥር 42 አማኞች ከጴኝጤ ቆስጤ ቀን በኋላ እንዴት ይኖሩ እንደነበር ማብራራት ይጀምራል፡፡ (ተመልከት: [[End of Story]]) መሰከረ በአዲስ ኪዳን መጽሐፍት ውስጥ “ምስክር” የሚለው ቃል ብዙ ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለው የኢየሱስ ተከታዬች የኢየሱስን ሕይወት፣ ሞት እና ትንሳዔ እንዴት ይናገሩ እንደነበር ለመግለጽ ነው፡፡ ጠማማ ትውልድ "በጣም ክፉ የሆነ ትውልድ" ተቀበለ "አምኗል" ወይም "ተቀብሏል" ተጠመቀ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት አጠመቋቸው፡፡ ወደ ሦስት ሺህ ይጠጋሉ አማራጭ ትርጉም፡ "ወደ 3,000 ሰዎች"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ይህ በጴንጤ ቅስጤ ቀን የተፈጸመው ታርክ ክፍል ፍጻሜ ነው፡፡ አጠቃላይ መረጃ: ቁጥር 42 አማኞች ከጴኝጤ ቆስጤ ቀን በኋላ እንዴት ይኖሩ እንደነበር ማብራራት ይጀምራል፡፡ (ተመልከት: [[End of Story]]) መሰከረ በአዲስ ኪዳን መጽሐፍት ውስጥ “ምስክር” የሚለው ቃል ብዙ ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለው የኢየሱስ ተከታዬች የኢየሱስን ሕይወት፣ ሞት እና ትንሳዔ እንዴት ይናገሩ እንደነበር ለመግለጽ ነው፡፡ ጠማማ ትውልድ "በጣም ክፉ የሆነ ትውልድ" ተቀበለ "አምኗል" ወይም "ተቀብሏል" ተጠመቀ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት አጠመቋቸው፡፡ ወደ ሦስት ሺህ ይጠጋሉ አማራጭ ትርጉም፡ "ወደ 3,000 ሰዎች"
ቀጠሉበት "አማኞች ቀጠሉ" በአንድ ዓላማ "በአንድ ልብ" እንጀራ መቁረስ ምግባቸውን በጋራ መመገብ፡፡ የልብ ትህትና ይህ ማለት ያለምንም ቅድመ እሳቤ፣ በግልጽ፣ ያለምንም የአካሄድ ስርዓት፣ ያለ ደረጃ ማለት ነው፡፡ ሞገስ ነበራቸው "በሰዎች ዘንድ ይከበሩ ነበር"
አያያዥ ዓረፍ ነገር: ይህ አዲስ ቀን ነው፤ ጴጥሮስ እና ዮሐንስ ወደ ቤተ መቅደሱ እየሄዱ ነው፡፡ ቁጥር 2 ላይ ስለ ሽባው ሰው የኋላ ታሪክ የተሰጠበት ነው፡፡ ወደ ቤተ መቅደሱ "በቤተ መቅደሱ አከባቢ" ወይም "ቤተ መቅደሱ፡፡" ካህናቱ ወደሚያገለግሉበት የውስጠኛው የሕንጻው ክፍል ገና አልገቡም፡፡ በዘጠኝ ሰዓት "ከሰዓት በኋላ ወደ ዘጠኝ ሰዓት ገደማ" (UDB) ምጽዋት “ምጽዋት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች ለድሆች የሚሰጡትን ገንዝብ ነው፡፡
እርሱን አተኩሮ እያየው "አተኩሮ እያየው" ወይም "ወደ እርሱ አተኩሮ እየተመለከተ" ሽባው ሰው ወደ እነርሱ እየተመለከ "ሽባው ሰው እነርሱን አተኩሮ እየተመለከተ" ብር እና ወርቅ ብር እና ወርቅ ገንዘብን የሚሉት ሀረጋት ለመወከል ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም "በኢየሱስ ክርስቶስ ኃይል"
ወደ ቤተ መቅደሱ ገቡ ሰዎቹ ወደ ቤተ መቅደሱ ቅጥር ውስጥ ገቡ፡፡ ወደ ቤተ መቅደሱ ውስጥ መግባት የሚችሉት ካህናት ብቻ ነው፡፡
አስተዋሉ "ተመለከቱ" ወይም "አዩ" መልካም መግቢያ "መልካም ተብሎ የሚጠራ መግቢያ"
ሳለ "እያለ" የሰለሞን መመላለሻ ደጅ ተብሎ ከሚጠራው "የሰለሞን መመላለሻ ደጅ፡፡" ሰለሞን ከብዙ ዘመናት በፊት ይኖር የነበረ የእስራኤል ልንጉሥ ነው፡፡ መመላለሻ ደጅ በአንድ በኩል ክፍት የሆነ ራቅ ራቅ ተደርገው በተተከሉ ምሰሶዎች በተደገፉ ላይ በተመታ ጣሪያ ያለው ነው፡፡ እየተደነቁ "በጣም በመገረም" ወይም "በአድናቆት" ጴጥሮስ ይህንን ባየ ጊዜ "ጴጥሮስ የተሰበሰቡት ሰዎች ቁጥጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደረገ መሄዱን ስመለከት" ወይም "ጴጥሮስ ሕዝቡን ሲያይ" (UDB)
እናንተ የእስራኤል ሰዎች ሆይ "እናንተ እስራኤላዊያን" (UDB)፡፡ ይህን በማለት ጴጥሮስ ለሕዝቡ እየተናገረ መሆንኑ መመልከት ይቻላል፡፡ በዚህ አውድ ውስጥ “ሰዎች” የሚለው ቃል በዚያ ሥፍራ ላይ የተገኙትን ሰዎች ሁሉ ይወክላል፡፡ ስለምን ተደነቃችሁ? አማራጭ ትርጉም፡ "በዚህ ልትደነቁ አያስፈልግም" ዐይኖቻችሁ ስለምን በእኛ ላይ ሆነ አማራጭ ትርጉም፡ "ትኩረታችሁን በእኛ ላይ ማድረግ አያስፈልጋችሁም" ወይም "የትኩረት አቅጣጫችሁን በእኛ ላይ ለማድረግ ምንም ምክንያት የላችሁም" እኛ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጴጥሮስን እና ዮሐንስን ነው፡፡ እኛ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጴጥሮስን እና ዮሐንስ ነው፡፡ በእኛ ኃይል ወይም መለኮትነት ይህን ሰው በእግሩ ቆሞ እንዲሄድ ያደረግን ይመስል? አማራጭ ትርጉም፡ "በራሳችን ኃይል ወይም መለኮታዊ ጥበብ ይህንን አላደረግም"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ በ ACT 3:12 ላይ የመጀመረውን ለአይሁዊያን ማናገሩን ቀጥሏል፡፡ እናንተ አሳልፋችሁ የሰጣችሁት "እናንተ ለጵላጦስ አሳልፋችሁ የሰጣችሁት" በጵላጦስ ፊት የከዳችሁት "ጵላጦስ ባለበት የከዳችሁት" እርሱ ሊፈታው በወደደ ጊዜ "ጵላጦስ ሊፈታው በፈለገ ጊዜ" ነፍሰ ገዳዩ እንዲፈታላችሁ ጠየቃችሁ አማራጭ ትርጉም፡ "ጵላጦስ ነፍሰ ገዳን እንዲፈታላችሁ ጠየቃችሁ"
የሕይወት ራስ "የሕይወትን ምንጭ" (UDB) ወይም "የሕይወት ገዥ" አሁን ይህ ቃል የተደራሲያኑን የትኩረት አቅጣጫ ወደ ሽባው ሰው ለመመለስ የሚያገለግል ነው፡፡ ይህ ሰው እንዲጠነክር ያደረገው "ይህ ሰው ደኸና እንዲሆን ያደረገው"
አሁን ጴጥሮስ የተደራሲያኑን የትኩረት አቅጣጫ ከሽባው ሰው ላይ በማንሰሳት እነርሱን በቀጥታ ወደመናገር እንደዞረ የሚያሳይ ነው፡፡
ተመለሱ "ወደ እግዚአብሔር ተመለሱ" ይሰረዝ "ይደመሰስ ዘንድ" ወይም "ይፋቅ ዘንድ" እንግዲህ ከጌታ ፊት የመጽናናት ዘመን እንድትመጣላችሁ "ጌታ መልሶ ያበረታችሁ ዘንድ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ በ ACT 3:13 ላይ የመጀመረውን ለአይሁዊያን ማናገሩን ቀጥሏል፡፡ አጠቃላይ መረጃ: በቁጥር 22-23 ላይ ጴጥሮስ ሙሴ ስለመስሑ አስቀድሞ የተናገረውን ነገር በማንሳት ተናግሯል፡፡ ሰማይ ይቀበለው ዘንድ ከዚህ በፊት አደርገዋለሁ ብሎ እንደተናገረው ኢየሱስ ያለው በሰማይ ነው፡፡ ነገር ሁሉ እስከሚታደስበት ዘመን ድረስ "እግዚአብሔር ሁሉን ነገት እስከሚያድስበት ጊዜ ድረስ" ከጥንት ጀምሮ በቅዱሳን ነቢያቱ አፍ የተናገረው፥ "እግዚአብሔር ለቅዱስ ነቢያቱ ሁሉን ነገር እንደሚያድስ ተናግሯል" ከጥንት ጀምሮ በቅዱሳን ነቢያቱ "ከብዙ ዘመናት በፊት የኖሩት ቅዱስ ነቢያቱ" ነቢያ ያስነሣላችኋለ "አንድ ሰው ነቢይ እንዲሆን ይመርጣል" ትጠፋለች "ትወገዳለች" ወይም "ትወሰዳለች"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ በ ACT 3:13 ላይ የመጀመረውን ለአይሁዊያን ማናገሩን ቀጥሏል፡፡ እርሱን የተከተሉት ሰዎች "ከሳሙኤል በኋላ የኖሩት ነቢያት" ስለእነዚህ ቀናት "ስለእነዚህ ጊዜያት" ወይም "አሁን እየሆኑ ስላሉት ነገሮች" እናንተ የነቢያቱ ልጆች ናችሁ "እናንተ የነቢያቱ ወራሾች ናችሁ፡፡" አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር በነቢያቱ አማካኝነት የገባውን ቃል ትቀበላላችሁ፡፡" እንዲሁም የኪዳኑን "እንዲሁም የኪዳኑ ልጆች ናችሁ፡፡" አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚአብሔር በኪዳኑ አማከካኝነት የገባውን ቃል ትቀበላላችሁ፡፡" በዘርህ "ከአንተ ልጆች የተነሣ" እግዚአብሔር ባሪያውን ካስነሣ በኋላ "እግዚአብሔር ባሪያውን ከመረጠ በኋላ" ወይም "እግዚአብሔር ሥልጣንን ለባሪያው ከሰጠ በኋላ" ባያሪው ይህ የእግዚአብሔርን መስሕ የሚያመለክት ቃል ነው፡፡
የሐዋርያት ሥራ 4፡ 1-3 የቤተ መቅደሱ ጠባቂዎች አለቃ የቤተ መቅዱስ ጠባቂዎች ኃላፊ ወደ እነርሱ መጣ "ቀረባቸው" ወይም "ወደ እርሱ መጣ" በጣም ፈሩ ጴጥሮስ ስለኢየሱስ እና ስለእርሱ ከሞት መነሳት አስተማረ፡፡ ይህ ሳዱቃዎያንንን አስጨነቃቸው ምክንያቱም ኢየሱስ ከሞት መነሳቱን አያምኑም ነበርና፡፡ የወንዶች ቁጥር ይህ የወንዶችን ቁጥር ብቻ የሚያመለክት ነው፡፡ ሴቶች እና ሕጻና በቁጥሩ ውስጥ አልተካተቱም፡፡ ጥዋት እንደሆነም ሰዎች መርማሪ ጥያቄ የሚጠየቁት ጥዋት ነው፤ ይህ የተለመደ ተግባር ነው፡፡ ወደ አምስት ሺህ ዓመት ገደማ "ወደ አምስት ሺህ ዓመታት ገደማ” ወይም “ወደ አምስት ሺህ ዓመታት አድገዋል”
በምን ኃይል "ሥልጣን ማን ሰጠህr" (UDB) ወይም "ስልጣን ማን ሰጠህ፡፡" ጴጥሮስ እና ዮሐንስ በራሳቸው ሰዎችን መፈወስ እንደማይችሉ ያውቃሉ፡፡ በማን ስም "ስልጣን የሰጠህ ማን ነው"
የእስራኤል ሰዎች ሆይ "እናንተ እስራኤላዊያን"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ጴጥሮስ ለአይሁድ የሃይማኖር መሪዎች በ ACT 4:8 ላይ መናገር የጀመረው ሀሳብ ይቋጫል፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ድንጋይ ነው ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ አንድ የማዕዘን ድንጋይ መሠረት ለመጣል እና በሕንጻ ግንባታ ወቅት ለማነጻጸሪያ እንደሚያገለግል ሁሉ ኢየሱስም ለድነት ብቸኛው መሠረት ነው፡፡
የእነዚህ ሰዎች ድፈረት በተመለከቱ ጊዜ በዚህ ሥፍራ “እነዚህ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የመሪዎችን ቡድን ነው፡፡ እነርሱ . . . እንደሆኑ አወቁ "ተገነዘቡ" ወይም "አወቁ" ተራ ሰዎች መሆናቸው፡፡ they were ordinary በዚህ ሥፍራ "እነርሱ" የሚለው ቃ የሚያመለክተው ጴጥሮስን እና ዮሐንስን ነው፡፡ ያልተማሩ ሰዎች "ምንም ዓይነት ስልጠና ያልወሰዱ ሰዎች" ወይም "መደበኛ ትምህርት ያልተከታተሉ ሰዎች"
ሸንጎ በየሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ሸንጎ የሚለው ቃል አዘውትሮ ጥቅም ላይ ይውላል፡፡ ከየሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ከምዕራፍ 25፡12 በስተቀር ይህ ቃል የሚያመለክተው የአይሁን ሳንሄድረንን ነው፡፡ እነርሱ ይህ ቃል የሚያመለክተው ጴጥሮስን እና ዮሐንስን ነው፡፡
ትክክል ይሁን አይሁን "ጻድቅ እና እግዚአብሔርን የሚያከብር" ምንም ልናደረግ አንችልም "ለመናገር እንገዳደለን"
አጠቃላይ መረጃ: ቁጠር 22 ፈውስን ያገኘው ስለሽባው ሰው ዕድሜ የኃላ ታሪክ ይሰጠናል ከብዙ ማስጠንቀቂያ በኋላ መሪዎቹ ይህንን ማድረግ የሚቀጥሉ ከሆነ ተጨማሪ ቅጣት እንደሚጠብቃቸው በመናር አስፈራሯው፡፡ እነርሱን ለመቅጣት የሚበቃ በዚ ምክንያት ማግኘት አላቻሉም የሰውዬውን መፈወስ የተመለኮቱ ሰዎች ረበሻ ሳያስነሱ መሪዎች ጴጥሮስ እና ዮሐንስን መቅጣት የሚችሉበት መንገድ ማግኘት አልቻሉም፡፡
የራሳቸው ወደ ሆኑ ሰዎች መጡ ወደ ሌሎች አማኞች ዘንድ ሄዱ፡፡ ድምጻቸውን በአንድነት ከፍ በማድግ በሀሳብ እና ልብ ሆነው፡፡ በአባታችን በዳዊት በእናንተ አገልጋይ አፍ በተነገረው መሠረት "በዳዊት አባታችን በእናተ አገልጋይ አማካኝነት በተነገረው መሠረት" አገልጋይ በብሉይ ኪዳን የእግዚአብሔር ነቢያት እና እግዚአብሔርን የሚያመልከቱ ሌሎች ሰዎች ብዙ ጊዜ የእርሱ “አገልጋዮች” ተብለው ይጠራሉ፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: አማኞች በ ACT 4:25 ላይ የጀመሩትን ከንጉሥ ዳዊት የመዝሙር መጽሐፍ ውስጥ የወሰዱትን ሀሳብ ያጠናቅቃሉ፡፡ አብረው ተከማቹ "ኃይላቸውን በአንድነት አጣመሩ" ክርስቶስ ይህ ከመዝሙርት 2፡ 1-2 ክፍል የተወሰደ ነው፡፡ “መስሕ” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ ቋንቋ ሲሆን ትርጓሜውም “ክረስቶስ” ማለት ነው፡፡ ይህም “የተቀባውም” ማለት ነው፡፡
ሄሮዶስ እና ጵላጦስ ከአሕዛቦች እና ከእስራኤል ሕዝብ ጋር በአንድነት በመሆኑን በመዝሙር መጽሐፍ ውስጥ ዳዊት ያካተተው አሕዛብን ብቻ ሲሆን ጴጥሮስ ግን መስሑን የተቃወሙትን እስራኤልን እና የእርሷ መሪዎች ከአሕዛብ ጋር በአንድነተን በዚህ ከተማ ውስጥ "በእየሩሳሌም ውስጥ" በእጅህ እና ውሳኔህ "ትወስናለህ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: አማኞቹ በ ACT 4:24 ላይ የተመሩትን ጸሎት ያጠናቅቃል፡፡ የእግዚአብሔርን ቃል በድፍረት ይናገሩ ነበር ይህ ደቀ መዛሙርቱ በመንፈስ ቅዱስ ከመሞላታቸው የተነሳ የሆኑ ነገሮች ናቸው፡፡
ምስክርነት በአዲስ ኪዳን ውስጥ ይህ ቃል ብዙ ጊዜ የኢየሱስን ተከታዮች ሕይወቱን፣ ሞቱን እና ትንሣኤውን ለማመልከት ይውላል፡፡ ታላቅ ጸጋ በእነርሱ ላይ ነበር አማራጭ ትርጉሞች፡ 1) እግዚአብሔር ብዙ ስጦታዎችን ያፈስ ነበር እና አማኞቹም ሁሉ ትልቅ ድፍረት ነበራው፡፡ ወይም 2) አማኞች ሁሉ በእየሩሳሌም ውስጥ ባሉ አማኞቹ ሁሉ ዘንድ ትልቅ አክብሮት ነበራቸው፡፡
በሐዋርያቱ እግር ሥር ያኖሩ ነበር ይህ አማኞቹ . . መግለጫ ነበር፡ 1) በአደባባይ ልባቸው መለወጡን የሚያሳዩበት መንገድ ነው እና 2) ስጦታዎቹ በአግባቡ ጥቅም ላይ በማዋል ማስተዳደር እንዲችሉ ለሐዋርያቱ ስልጣን መስጠትን የሚያመለክት ነው፡፡
በሐዋርያቱ እግር ሥር ያኖሩ ነበር ይህ አማኞቹ . . መግለጫ ነበር፡ 1) በአደባባይ ልባቸው መለወጡን የሚያሳዩበት መንገድ ነው እና 2) ስጦታዎቹ በአግባቡ ጥቅም ላይ በማዋል ማስተዳደር እንዲችሉ ለሐዋርያቱ ስልጣን መስጠትን የሚያመለክት ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ይህ የታሪኩ አዲስ ጅማሬ ክፍል ነው፡፡ ይህ ታሪክ የአናኒያ እና ሳጵራ ስለተባሉ ሁለት ሰዎች የኃላ ታርክ ይሰጠናል፡፡ አሁን "አሁን ግን፡፡" ይህ የታሪኩ አንዲስ ክፍል መጀመሩን ያሳያል፡፡ ይህ በቋንቋችሁ በንጽጽር ሊቀመጡ የሚችሉ ታሪክች መግቢያን በሚያሳዩ ቃላት ተተርጉሚ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ የሆነ ሰው ይህንን ቃል በቋንቋችሁ አንድን ሰው ለማስተዋወቅ በሚትጠቀሙበት ቃል ለመተርጎም ጥረት አድርጉ፡፡ ከሽያጩ የጠወሰነ ገንዘብ ወስዶ ሸሸገ የሸጠበትን ገንዘብ ሙሉውን ለሐዋርያት ባለመናገሩ ታማኝ አልነበረም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ከሰጣ ገንዘብ ውስጥ የተወሰነው በምስጥር አስቀመጠ፡፡" ይህንን ነገር ምስቱም ታውቅ ነበር አማራጭ ትርጉም፡ "ምስቱን ታውቅ ነበር እንዲሁም ይህንን በማድረጉ ተስማምታ ነበር" በሐዋርያቱ እግር ፉት አስቀመጡ ይህንን በ ACT 4:35 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ሴጣን ስለምን ልባችሁን ሞላው . . . መሬቱን? ጴጥሮስ አናኒያስን ለመገሰጽ ይህንን ጥያቄ ጠይቆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ሴጣን እንድትዋሹ የሰጣችሁን ሽንገላ ልጽቀበለጽ ባልጸገባ ነበር፡፡" የእናንት አልነበረምን . . . በእናንተ ቁጥጥር ሥር አልነበረምን? ጴጥሮስ አናናይስን በገንዘቡ የፈለገውን የማድረግ መብት እንደነበረው ለማስታወስ ይህንን ጥያቄ ጠይቆታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “የገዛ ገንዘብህን ኃላፊነት በተሞለው መልኩ የማስተዳደር ኃለፊነት አለብህ፡፡” እንዲህ ዓይነቱ ነገር በልብህ እንዴት ልታስብ ቻልክ? ጴጥሮስ ይህንንነ ጥያቄ የተጠቀመው አናናስን ለመገሰጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ገንዘብህን በመደበቅ ለማታለል መወሰን አልነበረብህም፡፡” ወጣቶቹ ወደ ፊት መጡ፡፡ "ወጣቶቹ ተነሱ፡፡" ይህ ተግባራዊ እርምጃ የመውሰድ መገለጫ ነው፡፡ ተሸክመው አወጡት እና ቀበሩት፡፡ አንድ ሰው ሲሞት በድኑን ለመቅበር የሚፈጸም ሂደት አለ፡፡ ይሁን እንጂ ይህ ሥርዓት የተፈጸመለት አይመስልም፡፡
የተከሠተው ነገር ምንድ ነው "ባሏ ሞተ"
አያያዥ ዓረፈት ነገር: ይህ የአናናስ እና ሰጵራ ታሪክ የመጨረሻው ክፍል ነው፡፡ እንዴት አንች ሰጵራ የጌታን መንፈስ ለመፈተን ከእርሱ ጋር ትተባበሪያለሽ? ጴጥሮስ ይህንን ጥያቄ የጠየቃት ሁለቱ ኃጢአት ለማድረግ መስማማታቸውን ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "መንፈስን ለመፈትን የጋራ ስምምነት ላይ ደርሳችኋል!" ባልሽን የቀበሩት ሰዎች እግር በደጅ ነው በዚህ ሥፍራ ላይ “እግር” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አናኒያስን የቀበሩትን ሰዎች ነው፡፡ የመጨረሻ እስትንፋሷን ተነፈሰች ይህ በሌላ አገላለጽ “ሞተች” ለማለት ነው፡፡
የሰለሞን ደጅ መመላለሻ ይህ በቤተ መቅደሱ አጥር ግቢ ውስጥ ያለ ሥፍራ ነው፡፡ ማንም "የቤተ ክርስቲያን አካል ያልሆነ ማንም ሰው ማለት ነው" ይሯቸው ነበር "ለእነርሱ ታላቅ አክብሮት እና ፍርሃት ነበራቸው"
ጥላው በእነርሱ ላይ ያርፍ ዘንድ ይህ በተዘዋዋር መልኩ የሚያመለክተው የጴጥሮስ ጥላ ከነካቸው እንደሚፈወሱ ነው፡፡
ይሁን እንጂ በዚህ ሥፍራ ላይ ሌላ ለንጽጽር የቀረበ ታሪክ እንዳለ እንመለከታን፡፡ ይህንን በቋንቋችሁ ሌላ ለንጽጽር የቀረበ ታሪክን ለማስተዋወቅ በሚቻልበት መንገድ ልትተረጉሙት ትችላላችሁ፡፡ ቅንዓት "ቅንዓት" በሐዋርያት ላይ እጆቻቸውን ለመጫን "ሐዋርያቱን ለማሠር"
እየመራ አወጣቸው "ሐዋርያቱን ከእስር ቤት መርቶ አወጣቸው" በማለዳ ቤተ መቅዱስ በምሽት ተዘግቶ ነበር፡፡ ሐዋርያቱ በተቻለው መጠን መለአኩን ተከተሉት፡፡
በጣም ፈሩ "ግራ ተጋቡ" ወይም "ተምታታባቸው" ስለእነርሱ "አሁን ስለሰሙት ነገር" (ሐዋርያቱ በእስር ቤት ውስጥ እንደሌሉ ስለተነገራቸው ሪፖርት) እንድታሠሩ ያደረጋችኋቸው ሰዎች “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር የሚያሳይ ነው፡፡
ሥልጣን የሰጣችሁ በዚህ ሥፍራ “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥርን የሚያመለክት ነው፡፡ ሙላችሁ በዚህ ሥፍራ “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥርን የሚያመለክት ነው፡፡ የዚህ ሰው ደም በእኛ ላይ ለማድረግ ትጥራላችሁ "የዚህ ሰው መሞት ምክንያት እኛ እንደሆንን ታደርጋላችሁ"
ለእስራኤል ንሰሓን እና የኃጢአት ይቅርታ አማራጭ ትርጉመም፡ "እስራኤል ከኃጢአቷ ትመለስ ዘንድ እና የኃጢአት ይቅርታን የመቀበል እድል ታገኝ ዘንድ" እንዲሁም መንፈስ ቅዱስ በዚህ ሥፍራ ላይ መንፈስ ቅዱስ የተጠቀሰው የኢየሱስ ተዓምራታዊ ሥራዎች የሚያረጋግጥ አካል ሆኖ ነው፡፡
ተቆጡ ሐዋርያቱ ስለገሰጸዋቸው የሸንጎው አባላት በሐዋርያቱ ላይ በጣም ተቆጡ፡፡ በሰዎች ሁሉ ዘንድ የተከበረ አንድ የሕግ መምህር፣ ይህ ስለገማሊያ የኃላ ታሪክ ነው፤ ይህ መረጃ የተሰጠው አንባቢያን ይህ ሰው ማን እንደሆነ ያውቁ ዘንድ ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ገማሊያ የሸንጎ አባላትን እንዲህ አላቸው፡፡ በጥንቃቄ በቅርበት ተከታተሉ "ስለዚህ ነገር በጥንቃቄ አስቡ" (UDB)፣ ወይም "ስለዚህ ነገር ከፍተኛ ጥንቄ አድርጉ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ገማሊያ ለሸንጎ አባላት ያደረገውን ንግግር አጠናቋል፡፡
ከዚህማ አስጠሩአቸዋው በዚህ ሥፍራ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል የሸንጎ አባላትን ነው፡፡ እንደ ክብር እንቆጥረዋለን ለኢየሱስ መከራን መቀበል ክብር ነው፡፡ ከዚህያን ጊዜ አንስቶ በየዕለቱ "ከዚያ ቀን በኋላ፣ በየዕለቱ፡፡" ይህ ሐዋርያቱ ከዚያን ዕለት በኋላ ባሉት ቀናት ውስጥ በየዕለቱ የሚያደርጓቸውን ነገሮች የሚያመለክት ነው፡፡ ሐዋርያቱ ይህንን ነገር ለማድረግ የተበረታቱት በዚህ ክፍል ውስጥ በተከሰተው ታርክ አማካኝነት ነው፡፡ በቀጣይነት ያስተምሩ ነበር አማራጭ ትርጉም: "ማስተማራቸውን ፈጽመው አላቆሙም"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ የአዲስ ታሪክ መጀመሪያ ክፍል ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ ታሪኩን ለመረዳት የሚያስችሉ የኃላ ታሪክ መመረጃዎች ተሰጥተዋል፡፡ አሁን በእነዚያ ቀናት ይህ የአዲስ ታሪክ መጀመሩን የሚያመለክት ነው፡፡ በእናንተ ቋንቋ አዲስ ታሪክ እንዴት እንደሚጀመር ከግንዛቤ ውስጥ አስገባ፡፡ ማብዛት "በብዛት መጨመር" ግሪካዊያን አይዶች ይህ አብዛኛውን ሕይወታውን ከእስራኤል ውጪ በሚገኙ የሮም ግዛቶች ውስጥ የኖሩትን እና የግሪክ ቋንቋ በመናገር ያደጉት አይሁዶችን ያመለክታል፡፡ ቋንቋቸው እና ባሕላቸው በእስራኤል ውስጥ ካደጉት ሰዎች በተወሰነ መልኩም ቢሆን ይለያል፡፡ ዕብራዊያን ይህ በእስራኤል ውስጥ የአራማይክ ቋንቋ እየተናገሩ ያደጉ አይሁዳዊያንን ያመለክታል፡፡ እስካሁን ድረስ ቤተ ክርስቲያን በውስጧ ያቀፈቻቸው አይሁዳዊያንን እና ወደ አይሁድ ሃይማኖት የተለወጡ ሰዎችን ብቻ ነው፡፡ ባል የሞተበት ሴት እውነተኛ ባል የሞተበት ሴት እንደገና ለማግባት በጣም ያረጀች እና ልደግፋት የሚችል የቅርብ ዘመድ ያሌላት ናት፡፡ ችላ መባል "ቸል መባል" ወይም "መተው፡፡" እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ነገር ግን የተረሱ ሰዎች በተለያዩ ሠስፍራ ነበሩ፡፡ የዕለት ምግብ ማደል ለሐዋርያቱ ከሚሰጠው ገንዘብ ከፊሉ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ላሉ ባሎቻቸው ለሞቱባቸው መበልቶች ምግብ ለመግዛት ይውል ነበር፡፡
ማዕድ ማገልገል ይህ ለሰዎች መግብ ማደለን ለማመልከት የዋለ ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ ጥሩ ምግባር ያላቸው፣ በመንፈስ እና በጥበብ የተሞሉትን አማራጭ ትርጉሞቹ እነዚህ ናቸው 1) እነዚህ ሦሰዎች ሦስት ልዩ ባሕርያት አሏቸው - መልካ ምግባ፣ መንፈስ የሞላባቸው እና ጥበብ የሞላባቸው ናቸው ወይም 2) እነዚህ ሰዎች ሁለት መልካም ባሕርያት አላቸው - መንፈስ የሞላባቸው እና ጥበብ የሞላባቸው ናቸው (UDB)፡፡ መልካም ምግባር "ሰዎች መልካምነታቸውን የሚያውቁላቸው ሰዎች" ወይም "ሰዎች የሚያምኗቸው ሰዎች" እናንተ ተግባራዊ ማድረግ በሚቻልበት ሥፍራ በቋንቋችሁ ብዙ ቁጥር አመልካች ቃን ተጠቀሙ፡፡ እኛ . . . እኛ ተግራዊ ማድረግ በሚቻልበት ሥፍራ የጠወሰኑ ሰዎችን ብቻ የሚያመለክትን ቃልን ተጠቀሙ፡፡
ንግግራቸው ሰዎችን አስደሰተ የተናሩት ነገር ተቀባይነት አገኘ እስጥፋኖስ . . . እና ኒቃሮናን እነዚህ የግሪክ ስሞች ናቸው፡፡ እነዚህ ስሞች የተመረጡት ሰዎች ብዙዎቹ ወይም ሙሉ ለሙሉ ከግሪካዊያን አይሁድ አማኞች ቡድን ውስጥ መሆኑን አመላካች ነው፡፡ ወደ አይሁድ ሃይማኖት የተለወጠ “ወደ አይሁድ ሃይማኖት የተለወጠ አሕዛብ” እጆቻቸውን ጫኑባቸው ባረኳቸው እንዲሁም ለሰባቱም ሥራውን መሥራት እንዲችሉ ኃላፊነት እና ስልጣን አካፈሏቸው፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ይህ ዓረፍተ ነገር የቤተ ክርስቲያንን እድገት አስመልክቶ የተሰጠ የጊዜው መረጃ ነው፡፡ የእግዚአብሔር ቃል ያድግ ነበር ተጽእኖው እየተስፋፋ መጠ፡፡ ለእምነት መታዘዝ "አዲሱን የእምነት መንገድ መከተል"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ የአዲስ ታሪክ ጅማሬ ነው፡፡ እነዚህ ቁጥሮች ታሪኩን ለመረዳት ያስችሉ ዘንድ ስለእስጥፋኖስ እና ስለሌሎች ሰዎች የኃላ ታሪክ መረጃዎችን ይሰጣሉ፡፡ የነጻ ወጪዎች "ነጻ የወጡ ሰዎች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከተለያዩ በታዎች ከባርነት ነጻ የወጡ ሰዎችን ለማመልከት ነው፡፡ በዚያ ስፍራ ስማቸው የተጠቀሱት ሌሎች ሰዎች የምኩራቡ አባላት ይሁኑ አይሁኑ ወይም ከእስጥፋኖስ ጋር በነበረው ክርክር ውስጥ ተሳታፉዎች ብቻ ይሁኑ ምንም የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ ከእስጥፋኖስ ጋር ይከራከሩ ነበር "ከእስጥፋኖስ ጋር ይከራከሩ ነበር" (UDB) ወይም "ከእስጥፋኖስ ጋር ይወያዩ ነበር"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: በ ACT 6:8 ላይ የተጀመረው የኃላ ታሪክ መረጃ የመስጠቱ ነገር እስከ ቁጥር 10 ድረስ ቀጥሏል፡፡ ከዚያም ይህ በታሪኩ ውስጥ የድርግቱ ጅማሬን የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡ ልቋቋሙት "ለሙግት ሀሳቡ ምላሽ መስጠት አልተቻላቸውም" መንፈስ "መንፈስ ቅዱስ" በድብቅ በማሳመን "በምስጥር በማሳመን" የስድብ ቃላት አማራጭ ትርገጉሞች: "በእግዚአብሔር እና የሙሴ ሕግጋት ተቃውሞ መናገር"
ሕዝቡን ማነሳሳት "ሕዝቡ እንዲቆጣ ማነሳሳት" ያዙት "ያዙት" ፊቱ የመላእክት ፊት ይመስላል ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ምንም እንኳ በግልጽ “ስለማንጻባረቁ” ባይናገረም ማነጻጸሪያ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እንደ መላእክ ፊት ያበራ ነበር"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: በ ACT 6:8 ላይ የተጀመረው ስለእስጥፋኖስ የተነገረው ታሪክ ይቀጥላል፡፡ አጠቃላይ መረጃ: በቁጥር 2 ላይ እስጥፋኖስ ለሊቀ ካህኑ እና ሸንጎው ምላሽ መስጠቱን ይጀምራል፡፡ ንግግሩንም የጀመረው በእስራኤል ታሪክ ውስጥ ስለተፈጸሙ ነገሮች በመናገር ነው፡፡ ወንድሞች እና አባቶች አድምጡኝ እስጥፋኖስ ንግግሩን የጀመረው ለእነርሱ አክብሮት እንዳለው በሚያሳይ መልኩ እንደዘመዶቹ ሰላምታ በማቅረብ ነው፡፡ አባታችን እስጥፋኖስ አድማጮቹን “አባታችን አብረሃም” በሚለው ንግግሩ ውስጥ አካቷቸዋል፡፡ ምድርህንና ዘመዶችህን ተው "የአንተን" የሚለው ቃል የሚያመለክተው አብረሃምን ነው (ነጠላ ቁጥር)፡፡
አሁን የምትኖርባት በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የአይሁድ ሸንጎን እና በሥፍራው ላይ ያሉትን የሚያደምጡትን ሰዎችን ነው፡፡ ርስቱ ይሆን ዘንድ መሬቱ ለዘላለም የአብረሃም ይሆን ዘንድ፡፡
ለእርሱ ባሮች ይሆናሉ "የአንተ ዘሮች ባሮች ይሆናሉ" ስለዚህም አብረሃም የይሳቅ አባት ሆነ ታሪኩ የአብረሃ ዘሮች ታሪክ መሸጋገሪያ ነው፡፡
አባቶች "የያዕቆብ ወንድ ልጆች" or "Joseph's older brothers"
ረሃብ ሆነ "ረሃብ መጣ፡፡" ምድርቷ ፍሬ መስጠት አቆመች፡፡ አባቶቻችን "የዮሴፍ ታላለቅ ወንድሞች" ስንዴ አማራጭ ትረጉም: "ምግብ" ራሱን ገለጠላቸው ዮሴፍ ለወንድሞቹ ማንነቱን ገለጠላቸው፡፡
እርሱ ራሱ እና አባቶቻችን "ያዕቆብ እና የእርሱ ልጆች፣ አባቶቻችን" ተሸክመው ወሰዱት "የያዕቆብ ልች የያዕቆብን እና የወንድ ልጆቹን አጽም ተሸክመው ወሰዱ" በብር "ገንዝብ"
የተስፋው ሰዓት እግዚአብሔር ለአብረሃም የገባው ቃል መፈጸሚያ ሰዓት በተቃረበ ጊዜ፡፡ ስለዮሴፍ የማያውቅ "ዮሴፍ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የዮሴፍን መልካም ሥራ የማያውቅ የሚለውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ዮሴፍ በግብጽ ምድር ውስጥ የነበረውን ስልጣን የማያውቅ፡፡" ሕዝባችንን "የእኛን" የሚለው ቃል እስጥፋኖስን እና ንግግሩን በማድመጥ ላይ ያሉትን ሰዎች የሚያካትት ነው፡፡ አባቶቻችን ጨቆናቸው "አባቶቻችንን አሰቃያቸው" ወይም "አባቶቻችንን በዘበዛቸው" ልጆቻችን አውጥተው ይጥሉ ነበር ልጆቻቸው ይሞቱ ዘንድ አውጥተው ይጥሉ ነበር
በዚያን ጊዜ ይህ አዲስ ሰውን (ሙሴን) ለማስተዋወቅ ጥቅም ላይ የዋለ ቃል ነው፡፡ በእግዚአብሔር ፊት ያማረ ነው "በእግዚብሔር ፊት" የሚለው ቃል የሙሴን ቁንጅና ለማሳየት የገባ ቃል ነው፡፡ When he was thrown out ሙሴ “የተጣለው” ከፈርኦን ትዕዛዝ የተነሣ ነው፡፡ ወሰዱት "ለማሳደግ ወሰዱት" (መምናልባም ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ ሊሆን ይችላል) እንደ ገዛ ልጇ "የገዛ ልጇ እስኪመስል ድረስ"
ሙሴ ተማረ "ግብጻዊያን ሙሴን አስተማሩት" የግብጻዊያንን ጥበብ ሁሉ ይህ “ግብጻዊያን የሚያውቋቸውን ብዙ ነገሮች” ለማሳየት የቀረበ ግነት የሞላበት ንግግር ነው፡፡ በቃሉ እና በሥራው የበረታ "በተግባሩ እና በንግግሩ ውጤታማ የሆነ" ወይም "በቃሉ እና በተግባሩ" ኃይለኛ የሆነ (UDB) ወይም "በሚያደርቸው እና በሚናገራው ነገሮች ተጽእኖ ፈጣሪ የሆነ" ወንድሞቹን ጎበኛቸው የአኗኗር ሁኔታቸውን ለመመልከት ግብጻዊውን መታው ሙሴ ግብጻዊውን ሰው በኃይል መታው ስለዚህም ሰውዬው ሞተ፡፡ አሰበ "አሰላሰለ" በእጁ "በእርሱ በኩል" ሊያድናቸው አማራጭ ትርጉም: "ወዲያውም ልታደጋቸው"
እናነተ፣ ወንድማማቾች ናችሁ ይህ እርስ በእርሳቸው ስጣሉ የነበሩትን እስራኤላዊንን የሚያመለክት ነው፡፡ መጎዳት መጉዳት የሚለው ቃል አንድን ሰው ላይ ፍትሐዊ ያልሆነ ነገር ማድረግ ወይም ታማኝነት ማጉደል ማለት ነው፡፡ አንተን በእኛ ላይ ገዥ እና ፈራጅ ያደረገህ ማን ነው? ይህ ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው ሙሴን ለመገሰጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በእኛ ላይ ምንም ዓይነት ስልጣን የለህም!" በእኛ ላይ ፈራጅ ያደረግ? እስራኤላዊያን ሙሴ የእነርሱ እንደሆነ አያስቡም ነበር፡፡
ይህንን ከሰማ በኋላ በዚህ ሥፍራ ላይ በተዘዋዋር መልኩ የተገለጸው መረጃ "ከዚያ አንድ ቀን በፊት ሙሴ ግብጻዊውን ሰው መግደሉን እስራኤላዊያን ሰምተዋል ማለት ነው፡፡" አርባ ዓመታት ካለፉ በኋላ "ሙሴ ከግብጽ ምድር ከሸሸ በኋላ አርባ ዓመታት ካለፉ በኋላ"
በተመለከተው ነገር ተደነቀ ሙሴ ቁጥቋጦው በእሳት አለመንደዱን በመመልከቱ በጣም ተደነቀ፡፡ ይህ የእስጥፋኖስን ንግግር በማድመጥ ላይ በነበሩት ሰዎች ዘንድ አስቀድሞ የታወቀ ነበር፡፡ ተጠግቶ ስመለከት . . . ሙሴ እጅግ ከመፍራቱ የተነሣ ወደ ቁጥቋጦው ለመመልከት አልደፈረም ይህ ምናልባት ሙሴ በመጀመሪያ ወደ ቁትቋጦው ምን እንደሆነ ለማየት መጠጋቱን ነገር ግን ከፍርሃቱ የተነሣ ወደ ኋላ መመለሱን የሚያሳይ ሊሆን ይችላል፡፡ በጣም ፈራ ሙሴ ከፍርሃቱ የተነሣ ተንቀጠቀጠ፡፡
የቆምክበት ሥፍራ የተቀደሰ ነው በዚህ ንግግር ውስጥ በተዘዋዋር መንገድ የተገለጠው መረጃ ሥፍራው የእግዚአብሔር መገኘት ያለበት፣ የእግዚአብሔር ሕልውና ያለበት ወይም በእግዚአብሔር የተቀደሰ ሥፍራ ነው፡፡ በእርግጠኝነት ተመለከተ "በእርግጠኝነት" “የመመልከቱን” ዓይነት በመግለጽ አጽኖት የሚሰጥ ነው፡፡ ሕዝቤን "የአብረሃም፣ የይሳቅ እና የያዕቆብ የልጅ ልጆች" እኔ ራሴ መጥቻለሁ "በግሌ ነጻ እንደወጡ ለማየት"
አጠቃላይ መረጃ: ቁጥር 35-38 ላይ ከሙሴ ጋር ተያያዥነት ያላቸው የተለያዩ ተከታታይ ሀረጎች ይገኛሉ፡፡ በእያንዳንዱ ሀረጎች መጀመሪያ ላይ “ይህ ሙሴ” ወይም “ይኼው ሙሴ” የሚለው ነገር እናገኛን፡፡ ከተቻለ ተመሳሳይ አጽኖት መስጠት ያስችል ዘንድ ተመሳሳይ ቃላትን እናንተ ተጠቀሙ፡፡ እነረሱ ያልተቀበሉት ይህ ሙሴ ይህ በ ACT 7:26-28 ላይ የተጠቀሰውን ያመለክታል፡፡ ገዥ እና ፈራጃ ያደረገህ ማን ነው? ይህንን በ ACT 7:26 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ገዥ እና ነጻ አውጪ "በእርሱ ላይ የሚገዛ እና ከባርነት ነጻ የሚያወጣ" በመለአክት እጅ "በመለአክት አማካኝነት" በአራባ ዓመታት ውስጥ "እስራኤላዊያን በምድረ በዳ ውስጥ በኖሩባቸው አርባ ዓመታት" (UDB) ከወንድሞቻችሁ መካከል "ከእናንተው ወንድሞች መካከል" (UDB)
አጠቃላይ መረጃ: ቁጥር 35-38 ላይ ከሙሴ ጋር ተያያዥነት ያላቸው የተለያዩ ተከታታይ ሀረጎች ይገኛሉ፡፡ በእያንዳንዱ ሀረጎች መጀመሪያ ላይ “ይህ ሙሴ” ወይም “ይኼው ሙሴ” የሚለው ነገር እናገኛን፡፡ ከተቻለ ተመሳሳይ አጽኖት መስጠት ያስችል ዘንድ ተመሳሳይ ቃላትን እናንተ ተጠቀሙ፡፡ ይህ በጉባኤው መካከል ያለ ሰው ነው፡፡ "ይህ ከእስራኤላዊን መካከል የነበረው ሙሴ ነው፡፡" (UDB) ይህ ለእኛ ለመስጠት ሕያው የሆነውን ቃል የተቀበለው ሰው ነው አማራጭ ትርጉም: "ይህ ለእኛ እንዲሰጥ እግዚብሔር ሕያው ቃልን የተናገረው ሰው ነው" ሕያው ቃላትን አማራጭ ትርጉሞች 1) "ጸንቶ የሚቆም ቃል" ወይም 2) "ሕይወት የሚሰጥ ቃላት፡፡" ከራሳቸው ገፍተው አራቁት ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ሙሴን አለመቀበላቸውን አጽኖት የሚሰጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ሙሴን መሪያቸው አድርው አልተቀበሉትም" በዚያ ጊዜ "ወደ ግብጽ ለመመለስ በወሰኑ ጊዜ"
አጠቃላይ መረጃ: በቁጥር 42 ላይ እስጥፋስ ከነቢያት መጽሐፍ፣ በተለይም ከአሞጽ መጽሐፍት መጥቀስ ጀመረ፡፡ የወርቅ ጥጃ ሠሩ "ጥጃ የሚመስል ሐውልት ሠሩ" በሰማይ የሚገኙ ክዋክብትን አመለኩ "ክዋክብትን እንደ አማልክት አድርገው ማምለክ ጀመሩ" የታደውን ከብት እና መስዋእትን አቀረባችሁልጅ . . . እስራኤል? እግዚአብሔር በዚህ ጥያቄ አማካኝነት ያቀረበው ሀሳብ እስራኤላዊያን በመሰዋእትን እርሱ አለማመለካቸውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "እናንተ እስራኤላዊያን. . . የሚታድ መስዋእትን አላቀረባችሁልኝም፡፡" የእስራኤል ቤት ይህ አጠቃላይ እስራኤላዊንን የሚያመለክት ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ እስጥፋኖስ በ ACT 7:2 ላይ የጀመረውም ለሊቀ ካህኑ እና ሸንጎው ምላሽ የሰጠበትን ንግግሩን ቀጥሏል፡፡ እንዲሁም እስጥፋኖስ ከነቢያት መጽሐፍ በመውሰድ በ ACT 7:42 ላይ የጀመረውን ንግግር በዚህ ክፍል ውስጥ አጠናቋል፡፡ የሞልኮን ድንኳን ሞልኮን የተሰኘው የሐሰት አምላክ ድንኳን፡፡ ሬምፉም የሚሉትን የአምላካችሁን ኮከብ ይህ ኮከብ ሬምፋም የተሰኘው የሐሰት አምላክ ነው ይላሉ የሠራችኋቸውን ምስሎች የሞልኮን እና ሬምፋም አማልክት ምስሎችን ለማምለክ በእጆቻቸው አበጅተዋቸው ነበር፡፡ እኔም ከባቢሎን ወዲያ እሰዳችኋለሁ "ወደባቢሎን መድር እሰዳችኋለሁ"
የምስክር ድንኳን ዐሥርቱ ትዕዛዛትን በላዩ ላይ የያዘው ድንጋይ የሚቀመጥበት ድንኳን ቤት፡፡ የሀገርቱ ንብረቶች ይህ ምድርቷን፣ ሕንተጻዎቿን፣ ሰብሏን፣ እንስሳቶቿ እንዲሁም እስራኤላዊያን የያዝዋቸውን ሥፍራዎች ውስጥ ያሉትን ሀብቶች ያካትታል፡፡ ታቦቱ እስከ የእስራኤል ንጉሥ ዳዊት ዘመን ድረስ፣ የዳዊትን ዘመን ጨምሮ በድንኳን ውስጥ ነበር፡፡ የያዕቆብ አምላጅ ማደሪያ ሥፍራ ዳዊት ታቦቱ በእስራኤል ውስጥ ከቦታ ቦታ ከሚዘዋወር ይልቅ በእየሩሳሌም እንዲሆን ፈልጎ ነበር፡፡
አጠቃላይ መረጃ: በቁጥር 49 እና 50 ላይ እስጥፋኖስ ከነቢዩ እሳያስ መጽሐፍ በመጥቀስ ተናግሯል፡፡ በዚህ ጥቅስ ውስጥም እግዚአብሔር ስለራሱ ይናገራል፡፡ በእጅ የተሠራ ቤት ውስጥ "በሰዎች በተሠራ" ሰማይ ዙፋኔ ነው . . . ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት ነብዩ የእግዚአብሔር መገኘት ትልቅነት በማሳየት ምድርና ሞላዋ የእግዚአብሔር የእግሩ መረገጫ መሆኗ በማሳየት የሰው ልጅ በምድር ላይ ለእግዚአብሔር ማደሪያ ሥፍራ ማዘጋጀት እንደማይችል አሳይቷል፡፡ ለእኔ ምን ዓይነት ቤት ትሠሩልኛላችሁ? እግዚአብሔር በዚህ ጥያቄ መሠረት ያሳየው ዬትኛውም የሰው ልጅ ጥሬ የእግዚአብሔርን ባሕርይ ማሟላት እንደማይችል ነው!" ለእኔ ማረፊያ ሥፍራ ከየዬት ይገኛል? እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ የጠየቀው የሰው ልጅ ለእግዚአብሔር ማረፊያ ማዘጋጀት እንደማይችል ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ለእኔ በቂ ማረፊያ የሚሆን ሥፍራ የለም!" እነዚህ ሁሉ ነገሮች የፈጠርኳቸው እኔ አይደለሁምን? እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ የጠየቀው የሰው ልጅ የፈጠረው አንዳችም ነገር አለመኖሩን ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እጆቼ ይህንን ሁሉ ነገር ፈጥራለች!"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: እስጥፋኖስ ለካህናት አለቃው እና ለሸንጎው በ ACT 7:2 ላይ ምላሽ መስጠት የጀመረበትን ንግግር የሚበቃበት ነው፡፡ እናንተ አንገተ ደንዳኖች አንገተደ ደንዳኖች - እስጥፋኖስ ራሱን ከእርሱ እንደ አንዱ ማድረጉን ትቶ የአይሁድ መሪዎችን ወደ መገሰጽ ዞሯል፡፡
ልባችሁ ያልተገረዘ "የማይታዘዝ ልብ ያላችሁ፡፡" በዚህ ንግግር እስጥፋኖስ ምናልባት እነርሱ ከአሕዛብ ጋር እያነጻጸረ ሊሆን ይችላል፡፡ ይህንን ንግግሩን ምናልባት እንደ ስድብ ልቆጥሩት ይችላሉ፡፡ ከነቢያት መካከል አባቶቻችሁ ያላሳደዷቸው ነቢያት ዬትኞቹ ናቸው? እስጥፋኖስ ይህንን ጥያቄ የጠየቀበት ምክንያት ከአባቶቻቸው ስህተት አለመማራቸውን ለማሳየት ነው፡፤ አማራጭ ትርጉም፡ "ቀደምት አባቶቻችሁ ሁሉንም ነቢያት ያሳድዱ ነበር!" ቅዱሱን ይህ ክርስቶስን፣ መስሑን ያመለክታል፡፡ የእርሱ ገዳዮች "የቅዱሱ ገዳዮች" ወይም "የክርስቶስ ገዳዮች"
እነዚህን ነገሮች ሰሙ ይህ ነገሩ የተለወጠበት ሥፍራ ነው፤ ስብከቱ ያበቃበት እንዲሁም ሸንጎም አጸፋዊ ምላሽ የሰጡበት ነው፡፡ በልባቸው ቆረጡ ይህ “ሁሉም በንግግሩ መበሳጨታቸውን” የሚያሳይ ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ ጥርሳቸውን አፋጩበት ይህ ከፍተኛ ንዴት ወይም ጥላቻ ማሳያ መንገድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "በጣም ከመናደዳቸው የተነሣ ጥርሳቸውን አፋጩበት፡፡" ወደ ሰማይ ትኩር ብሎ እየተመለከ "ወደ ሰማይ እያየ፡፡" ይህንን ራዕይ የተመለከተው እስጥፋኖስ ብቻ ይመስላል፡፡ ከሕዝቡ መካከል ይህንን ያየ ሰው ያለ አይመስልም፡፡ የእግዚአብሔር ክብር "የእግዚአብሔር ክብር እንደ ብርሃን፡፡" አማራጭ ትርጉም፡ "ከእግዚአብሔር ዘንድ የሆነ ደማቅ ብርሃን፡፡" ኢየሱስ ቆሞ ተመለከተ ኢየሱስ በእግዚአብሔር ቀኝ “ሞ” እንደነበር አስተውሉ፡፡ ይህ ንጉሥ እንግዳ ሰው ሲመጣ በክብር ለመቀበል የሚደርገው ነገር ነው፡፡ የሰው ልጅ እስጥፋኖስ ኢየሱስን “የሰው ልጅ” ብሎ ይጠራዋል፡፡
ጆሮዋቸው ቆመ ከዚያ በኋላ እስጥፋኖስ የሚናገረውን ነገር ላለመስማት ጆሮዋቸውን ያዙ፡፡ ከከተማው ውጪ አወጡት "የሸንጎ አባላቱም እስጥፋኖስን በመያዝ ከከተማው ውጪ በጉልበት ይዘውት ወጡ" መደረቢያቸውን ይህ ከውጪ እንደ ጃኬት ወይም ኮት ከውጪ ተደርቦ የሚለበስ ልብስ ነው፡፡ በእግር ሥር "ፊት ለፊት" ለመጠበቅ ይመቻቸው ዘንድ
መንፈሴን ተቀበል "መንፈሴን ውሰድ" አንቀላፋ ይህ በጨዋ ደንብ “መሞቱን” ለመግለጽ ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ከቁጥር 1 ጀምሮ ስለ እስጥፋኖስ እየተነገረ ያለ ታሪክ ክፍል ነው፡፡ ሉቃስ በዚህ ሥፍራ ላይ የታሪኩን አቅጣጫ ከእስጥፋኖስ ወደ ሳኦል ይለውጣል፡፡ ስለዚህም በዚህ ሥፍራ ጀመሩ “ስለዚህም” የሚለው ቃል በታሪኩ ውስጥ ዋና ለውጥ መካሄዱን ያሳያል፡፡ እስጥፋኖስ በድንጋይ በመወገሩ ምክንያት ስደት እና ሐዋርያቱን ማሠር ተጀመረ፡፡ አማራጭ ትርጉም: "በዚያ ሥፍራ ከተፈጸመው ነገር የተነሳ ይህ ነገር መሆን ጀመረ" በዚያ ቀን ይህ ቃል የሚያመለክተው እስጥፋኖስ የሞተበትን ቀን ነው፡፡ አማኞች በየሥፍራው ተበተኑ ይህ በስደቱ ምክንያት ከእየሩሳሌም ወደ ተለያዩ ሥፍራዎች የተሰደዱትን ብዙ ወይም አብዛኞቹን አማኞች ለማመለክት ነው፡፡ ከሐዋርያት በስተቀር በዚህ መረጃ ውስጥ በተዘዋዋር መልኩ የተገለጸው ሀሳብ ሐዋርያቱ በእየሩሳሌም መቆየታቸውን እና ይህ ዓይነቱ ስደት በእነርሱ ላይ አለመድረሱን ነው፡፡ የተሰጡ ሰዎች "ፈረሃ እግዚአብሔር ያላቸው ሰዎች" ወይም "እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሰዎች" ታላቅ ኃዘን ሆነ "ስለእርሱ ታላቅ ለቅሶ አለቀሱ" (UDB) ወንዶችን እና ሴቶችን እየጎተቱ ሳኦል አይሁዳዊያን አማኞችን ከመኖሪያ ቤታው በጉልበት እየወሰደ በእስርቤት ውስጥ ያጉራው ነበር፡፡ እየጎተቱ "በኃይል እየወሰዱ"
የተበተኑት "ከታላቁ ስደት የተነሣ በየሥፍራው የተበተኑት፡፡" በየሥፍራው የመበተናቸው ምክንያት ከዚህ በፊት የተጠቀሰው ስድት ነው፡፡ የሰማሪያ ከተማ ሰዎች ሰማሪያ የሚለው ቃል የሚያመለክተው “ከተማዋን” (ULB) ወይም “ከተማ” (UDB) እንደሆ ግልጽ አይደለም፡፡
ብዙ ሰዎች "ከሰማሪያ ከተማ ብዙ ሰዎች በመጡ ጊዜ፡፡" ይህ ሥፍራ ከዚህ በፊት ተገልጾ ነበር፡፡ ትኩረት ሰጡት ሰዎች ትኩረት የሰጡበት ዋነኛ ምክንያት ከዚህ በፊት ፊልጶስ ባደረገው ፈውስ ነው፡፡ ይህ እንደሆነ ግንዛቤ ውስጥ ሊገባ ይገባዋል፡፡ እንዲሁም ሌሎች ብዙ ነበሩ ፊልጶስ ካደረገው ፈውስ የተነሳ ብዙ ሰዎች ደስ ይላቸው ነበር፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ሲሞን በታሪኩ ውስጥ የተዋወቀበት ሥፍራ ነው፡፡ እንዲሁም በቁጥር 9 እስከ 11 ላይ የሲሞን የኃላ ታሪክ መረጃዎች ተሰጥተዋ፡፡ እርሱም ከሰማሪያዊን ወገን ነበር፡፡ ይሁን እንጂ አንድ ሰው ነበር . . . ስሙም ሲሞን ይባላል፡፡ ይህ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ሰውን የማስተዋወቂያ መንገድ ነው፡፡ በቋንቋችሁ እንዲህ አዲስ ሰውን በታሪክ ውስጥ የሚታስተዋውቁበት መንገድ ይኖራልና ያንን መንገድ ተጠቀሙ፡፡ ከተማ "በሰማሪያ ከተማ ውስጥ" ሰማሪያዊያን ሁሉ ይህ ግነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "በከተማው ውስጥ የሚኖሩ ብዙ ሰማሪያዊያን፡፡" ይህ ሰው ታላቅ ተብሎ የሚጠራ የአምላክ ኃይል እንዳለው ይሳተባል፡፡ ሰዎች ሲሞን ታላቅ ኃይል ተብሎ የሚታወቀው የመለኮት ኃይል ነው ብለው ይናገራሉ፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ቁጥር 12 እና 13 ስሲሞን እና በኢየሱስ ስላመኑት አንዳንድ የሰማሪያ ሰዎች የኃላ ታሪክ መረጃን በውስጡ ይዟል፡፡ ተጠመቁ ፊልጶስ አዳዲስ አማኞችን አጠመቀ፡፡ ምልክቶች እና ታላለቅ ነገሮች መደረጋቸውን በተመለከተ ጊዜ እጅግ በጣም ተገረመ "በፊልጶስ እጅ ምልክቶች እና ታላላቅ ተዓምራት መደረጋቸውን ሲሞን በተመለከተ ጊዜ በጣም ተገረመ"
አሁን ይህ ቃል በታሪክ ውስጥ አዲስ ታክ ለመጀመሩ ምልክት ነው፡፡ ሰማሪያዊያን ይህ በሰማሪያ ግዛት ውስጥ የሚኖሩ ብዙ ሰዎች መታወቂያ ስም ነው እነርሱ ወደዚያ በመጡ ጊዜ "ጴጥሮስ እና ዮሐንስ ወደዚያ በመጡ ጊዜ" ጸለዩላቸው "ጴጥሮስ እና ዮሐንስ ለሰማሪያ አማኞች ጸለዩላቸው" መንፈስ ቅዱስን ይቀበሉ ዘንድ፡፡ "በሰማሪያ የሚገኙ አማኞች መንፈስ ቅዱስን ይቀበሉ ዘንድ" ብቻ ተጠምቀዋል "ፊልጶስ በሰማሪያ የሚገኙ አማኚችን በ . . . ብቻ አጥምቆዋቸዋል" ከዚያ ጴጥሮስ እና ዮሐንስ እጆቻቸውን ጫኑባቸው "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእስጥፋኖስን የወንጌል መልዕክ ያመኑ የሰማሪያ ሰዎችን ነው፡፡
መንፈስ ቅዱስ የተሰጣቸው በሐዋርያቱ የእጅ መጫን ነው "ሐዋርያቱ በሕዝቡ ላይ እጆቻቸውን በመጫን መንፈስ ቅዱስን እንዲቀበሉ አድርገዋል" እጄን የሚጭንት ሰው ሁሉ መንፈስ ቅዱስን ይቀበል ዘንድ፡፡ "በሰዎች ላይ እጄን ስጭን መንፈስ ቅዱስን ይቀበሉ ዘንድ፡፡"
እርሱ . . . አንተ . . . እንተ እነዚህ ተውላጠ ስሞች ሁሉም የሚያመለክቱት ሲሞንን ነው፡፡ የእግዚአብሔር ስጦታ እጅ በመጫን ሰዎች መንፈስ ቅዱስ እንዲሞሉ የማድረግ ስጦታ ልብህ ትክክል አይደለ "አስተሳሰብህ ልክ አይደለም" ምክንያቱም መሻትህ "ምክንያቱም መንፈስ ቅዱስን ለሌሎች የመስጠትን ስጦታ ለመግዛት ትፈልጋለህና" በመራራነት ተበክለሃል ይህ “ከፍተኛ ቅናትን” የሚያለክት ምሳሌያዊ አገላለጽ ነው (UDB). ከኃጢአት ጋር የተቆራኘ "የኃጢአት እስረኛ" ወይም "ኃጢአት ማድረግ ብቻ የሚችል"
ከተናገርካቸው ውስጥ ዬትኛውም ይህ የሚያመለክተው የጴጥሮስን ተግሳጻዊ ንግግር ነው፣ “ብርህ ከአንተ ጋር ይጥፋ፡፡" የተናገራችሁት ነገር በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጴጥሮስን እና ዮሐንስን ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ይህ ስለ ሲሞን እና ሰማሪያዊያን ታሪክ ክፍል የመጨረሻው ነው፡፡ ሕያው ምስክሮች ጴጥሮስ እና ዮሐንስ ለሰማሪያዊያን ኢየሱስን በግላቸው እንደሚያውቁት ነገሯቸው፡፡ የጌታን ቃል ተናገሩ ጴጥሮስ እና ዮሐንስ ለሰማሪያ ሰዎች ቅዱሳት መጻሕፍት ስለ ኢየሱስ ምን እንደሚሉ አብራሩላቸው፡፡ በሰማሪያ ውስጥ የሚገኙ ብዙ መንደሮች "በብዙ የሰማሪያ መንደሮች ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ ስለ ፊልጶስ እና ከኢትዮጵያ የመጣው ሰው ታሪክ ክፍል ነው፡፡ ቁጥር 27 ከኢትዮጵያ የመጣው ሰው የኃላ ታሪክ መረጃን ይሰጣል፡፡ አሁን ይህ በታሪኩ ውስጥ ሽግግር መኖሩን ያሳያል፡፡ እነሆ “እነሆ” የሚለው ቃል በታሪኩ ውስጥ አዲስ ሰው መጨመሩን ያሳየናል፡፡ በቋንቋችሁ እንዲህ ያለውን ነገር ማድረጊያ መንገድ ይኖራል፡፡ ጃንደረባ በዚህ ክፍል ውስጥ ከፍተኛ ትኩረት የተሰጠው “ጃንደረባው” ከኢትዮጵያ የመጣ ክፈተኛ የመንግስት ባለስልጣን መሁን ለማሳየት እንጂ የሰውነት ክፍሉ መጉደሉን ለማሳየት አይደለም፡፡ ህንደኬ ይህ ከኢትዮጵያ የሆነችው ንግሥት የማዕረግ ስም ነው፡፡ ይህ ልክ የግብጽ ነገሥታት መጠሪያ ስም “ፈርኦን” እንደሆነው ሁሉ ማለት ነው፡፡ ሠረገላ "ሠረገላ" ወይም “ጋሪ” ሲሆን በዚህ አውድ ውስጥ ሠረገላ የሚለው ቃል ተስማሚ ይሆናል፡፡ ሠረገላ ብዙ ጊዜ ረጀም ጉዞ ለመጓዝ የሚያገለግል ነው፡፡ የነቢዩ ኢሳያስን መጽሐፍ እያነበበ ይህ በብሉይ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ የሚገኘው የኢሳያስ መጽሐፍ ነው፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ከነቢዩ ኢሳያስ መጽሐፍ ውስጥ እያነበበ፡፡"
የምታበውን ነገር ትረዳዋለህን? ኢትዮጵያዊው ሰው የተማረ እና ማንበብ የሚችል ነው ነገር ግን መንፈሳዊ መረዳት የሚጎድለው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “የሚታነበው ነገር ትርጉሙ ምን እንደሆነ ትረዳዋለህን?" አንድ ሌላ ሰው ካልመራኝ ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? ይህ በጥዬቄ መልክ የቀረበበት ምክንያት ከሰው እገዛ ውጪ መረዳት እንደማይችል አጽኖት ለመስጠጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "የሰው እገዛ ካላገኘሁ በስተቀር ይህ ሊሆን አይችልም" ፊልጶስ ወደ ሠረገላው ወጥቶ ከእርሱ ጋር እድቀመጥ ለመነው በዚህ ሥፍራ ላይ በተዘዋዋር መልኩ የተገለጸው መረጃ ፊልጶስ የተወሰነ መንገድ ከእርሱ ጋር ለመሄድ መስማማቱን ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ይህ ክፍል ከኢሳያስ መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡ በሸላቶቹ ፊት ዝም እንደሚል በግ ሸላት ለተለያዩ አገልግሎቶች ይውል ዘንድ የበጎችን ጸጉር ከበጎች ላይ የሚሸልት ሰው ነው፡፡ በውርደቱ ጊዜ ፍትኃዊ እርምጃ አልወሰዱበትም "አዋረዱት እንዱም ፍትኃዊ በሆነ መልኩ አልዳኙትም"
ለእርሱ ስለ ኢየሱስ ይሰብከው ጀመር "ለጃንደረባ ስለ ኢየሱስ መልካሙን ዜና ያስተምረው ጀመር"
ከመጠመቅ የሚከለክለኝ ምን ነገር አለ? ጃንደረባው ይህንን ንግግር የተናገረው መጠመቅ መፈለጉን ለመግለጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እንዳትጠመቅ የሚከለክል ምንም ነገር የለም፡፡" and
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ይህ ስለ ፊልጶስ እና ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ታሪክ የመጨረሻው ክፍል ነው፡፡ ጃንደረባውም ከዚያን ጊዜ አንስቶ አላየውም "ጃንደረባው ከዚያን ጊዜ አንስቶ ፊልጶስን አላየውም" ፊልጶስ በአዛጦን ተገኘ፡፡ ፊልጶስ ኢትዮጵያዊውን ጃንደረባ ከተገናኘበት ሥፍራ ወደ አዛጦን እንዴት እንደተጓዘ ምንም ፍንጭ የለም፡፡ በድንጋ በጋዛ መንገድ ላይ ተሰወረና በአዛጢን ተገኘ፡፡ ወደቄሳሪያ እስኪመጣ ድረስ የፊልጶስ ታሪክ የሚያበቃው በቄሳሪያ ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ: የታሪኩ ትኩረት ተመልሶ ወደ ሳኦል መሆን ይጀምራል፡፡ እነዚህ ቁጥሮ ሳኦል ከእስጥፋኖስ በድንጋይ ተወግሮ መሞት በኋላ ምን ስያደርግ እንደነበር የኃላ ታሪክ መረጃ ይሰጠናል፡፡ ደቀ መዛሙርቱን በመቃወም ያስፈራራቸው ነበር፣ እንዲሁም እንደሚገድላቸው ይናገር ነበር “ገዳይ” የሚለው ቃል ስም ቢሆንም እንደ ግሥ ግን ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ደቀ መዛሙርቱን ያስፈራራቸው እንዲሁም እንደሚገድላቸው ይዝት ነበር፡፡” ደብዳቤ ይሰጠው ዘንድ ጠየቀ "ሊቀ ካህኑን የድጋፍ ደብዳቤ እንዲሰጠው ጠየቀው" ካገኘ . . . ለማምጣረት “እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሳኦልን ነው፡፡ በዚያ መንገድ የሚሄዱትን "የኢየሱስ ክርስቶስን ትምህርት የሚከተሉትን" አሥሮ ወደ ኢየሩሳሌም ያመጣቸው ዘንድ "እሰረኛ አድርጎ ወደ ኢየሩሳሌም ማምጣት ይችል ዘንድ፡፡" እነዚህ ቃላት በመጨመር ለጳውሎስ የተሰጠው ኃላፊነትን ይበልጥ ግልጽ ማድረግ ይቻላል “የአይሁድ መሪዎች ፍርድ መስጠጥ እና ይቀጧቸው ዘንድ”
እየተጓዘ እያለ ሳኦል ከእየሩሳሌም ወጥቶ ወደ ደማስቆ ተጓዘ፡፡ እንዲህ ሆነ ይህ በታሪኩ ውስጥ ለውጥ መሆኑን በማሳየት ከዚህ በፊት ያለሆነ አዲስ ነገር መፈጠሩን የሚያሳይ ነው፡፡ ከሰማይ ብርሃን በእርሱ ዙሪያ አበራ "በእርሱ ዙሪያ ብርሃን ከሰማይ በእርሱ ዙሪያ አበራ" በምድር ላይ ወደቀአማራጭ አማራጭ ትርጉሞች እኝህ ናቸው 1) "ሳኦል ራሱን ወደ ምድር ወረወረ" ወይም 2) "ብርሃኑ ሳኦልን በምድር ላይ እዲወድቅ አደረገው" ወይም 3) "ሳኦል ራሱን እንደ ሳተ ሰው ሆኖ በምድ ላይ ወደቀ፡፡" ሳኦል አወዳደቁ ድንገተኛ አልነበረም፡፡ ለምን ታሳድደኛለህ? ጌታ ሳኦልን በጥያቄ መልክ አድርጎ እየገሰጸው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እያሳደድከኝ ነው!"
ሌላ ነገር ማየት አልቻለም የሳኦል ዐይች ታወሩ፡፡ መብላትም ሆነ መጠጣት አልቻለም እንደ “ሚጾም ሰው” "ለመብላትም ሆነ ለመጠጣት አልፈለገም" ወይም “እንዳልራበው ሰው” መብላትም ሀፐነ መጠጣት አልቻለም”
አጠቃላይ መረጃ: የታሪኩ አቅጣጫ አናኒያስ ተብሎ ወደሚጠራ ሰው ታሪክ ዞሯል፡፡ ይህ በየሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ቅስጥ ከዚህ በፊት ከተጠቀሰው ሰው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ አሁን . . . አንድ ሰው ነበር ይህ በታሪክ ውስጥ አዲስ ገጸ ባሕርን ያስተዋውቃል፡፡ ደቀ መዛሙርት በኢየሱስ የሚያምን እና እርሱ የሚታዘዝ ማንኛውም ሰው የኢየሱስ ደቀ መዝሙር ይባላል፡፡ አናናስ የኢየሱስ ደቀ መዝሙር የሆነው ሰው እግዚአብሔር በመታዘዝ ወደ ሳኦል በመሄድ በሳኦል ላይ እጁን በመጫን ፈወሰው፡፡ እናም እንዲህ አለ "እናም ሐናኒያ እንዲህ አለ" የይሁዳ ቤት ይሁዳ በደማስቆስ ውስጥ ሐናኒያ በእንግድነት የተቀመጠበት ቤት ባለቤት ነው፡፡ ምንም እንኳ በአዲስ ኪዳን ውስጥ የተለያዩ ሰዎች ይሁዳ በሚል ስም ቢጠሩም ይህ ሰው ግን የተጠቀሰው በዚህ ሥፍራ ላይ ብቻ ነው፡፡ የጤርሰስ ሰው "ከጤትሰስ ከተማ የመጣ ሰው"
ከካህናት አለቃ ዘንድ ስልጣን የተሰጠው ሰው በዚህ ዓረፍተ ነገር ውስጥ በተዘዋዋር መልኩ የተገለጸሰው ሀሳብ ሳኦል የተሰጠው ስልጣን በዚያ ዘመን በአይዶች ላይ ብቻ መሆኑን ያሳያል፡፡ እርሱ የእኔ የተመረጠ መሣሪያ ነው "የተመረጠ መሣሪያ" የሚለው ቃል ለአገልግሎት መለየትን የሚያሳይ ነው፡፡ አማርጭ ትርጉም፡ "ያገለገልኝ ዘንድ መርጬዋለሁ፡፡" ስሜን ይሸከም ዘንድ ይህ ከእየሱስ ጋር መወገንን ወይም ስለኢየሱስ መናገርን የሚገልጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ስለእኔ ይናገር ዘንድ" ስለእኔ ስም ይህ የአገላለት መንገድ ሲሆን ትርጉሙም "ለሰዎች ስለ እኔ ለመናገር፡፡"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ሐናኒያ ሳኦል ወደአረፈበት ቤት ሄደ፡፡ ሳኦል ከተፈወሰ በኋላ የታሪኩ አቅጣጫ ከሐናኒያ ወደ ሳኦል ተቀየረ፡፡ እጁን ጫነበት ሐናኒያ እጆቹን በሳኦል ላይ ጫነበት፡፡ የተገለጠለህ "አንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሳኦልን ነው (ነጠላ ቁጥር)፣ ምንም እንኳ በጉዞው ላይ ከሳኦል ጋር የነበሩ ሌሎች ሰዎች የነበሩ ቢሆንም ማለት ነው፡፡ ማየት ትችል ዘንድ እና በመንፈስ ቅዱስ ትሞላ ዘንድ ወደ አንተ ዘንድ ልኮኛል አማራጭ ትርጉም፡ "እንደገና ማየት ትችል ዘንድ እና በመንፈስ ቅዱስ ትሞላ ዘንድ ወደ አንተ ልኮኛል" ቅርፍት የሚመስል ነገር ከዐይኖቹ ላይ ወደቀ "የዓሣ ቅርፍት የሚመስል ነገር ከዐይኖቹ ላይ ወደቀ" ተነሣ እና ተጠመቀ አማራጭ ትርጉም: "ተነሣና ሐናኒያ አጠመቀው"
ወዲያውም ስለኢየሱስ መናገር ጀመረ በዚህ ሥፍራ ላይ "እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሳኦል ነው፡፡ እርሱ የእግዚአብሔር ልጅ ነው እያለ በዚህ ሥፍራ ላይ "እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስን ነው፡፡ ሰኦል በኢየሱስ ካመነ በኋላ ኢየሱስ “የእግዚአብሔር ልጅ” መሆኑን ተናገረ፡፡ የእግዚአብሔር ልጅ ይህ የኢየሱስ ወሳኝ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ይህንን ስናገር የሰሙ ሰዎች ሁሉ ይህ ግነት የሞላበት ንግግር “ንግግሩን የሰሙ ሰዎች ብዙዎቹ” የሚል ትርጉም አለው፡፡ በቋንቋችሁ ግነትን የሚትልጹበት መንገድ ከዚህ የሚለይ ከሆነ የእናንተ መንገድ ተጠቀሙ፡፡ ይህ ሰው በዚህ ስም የተጠሩትንና በእየሩሳሌም የሚኖሩትን ሰዎች የሚገድል አይደለምን? ይህ አሉታዊ እና ጥያቄያዊ ንግግር ሳኦል በእርግጥም አማኞችን ያሳድድ እንደነበረ አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ይህ ሰው ይህንን ኢየሱስ የሚለውን ስም የሚጠሩ ሰዎችን የሚያሳድድ ሰው ነው፡፡”
እርሱንም ለመግደል አይሁዶች በጋራ ተማከሩ በዚህ ሥፍራ ላይ "እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሳኦልን ነው፡፡ ይሁን እንጂ ዕቅዳቸውን ሳኦል አስቀድሞ ደረሰበት፡፡ አማራጭ ትርጉም: "አንድ ሰው ለሳኦል እቅዳቸውን ገለጸለት" የከተማይቱን መግቢያ መውጫዎች ይጠብቁ ነበር ይህች ከተማ በቅጥር የታጠረች ነበረች፡፡ ሰዎች ወደ ከተማይቱ የሚገቡት እንዲሁም ከከተማይቱ የሚወጡት በቅጥሩ በር በኩል ብቻ ነበር፡፡ የእርሱ ደቀ መዛሙርት ሳኦል ስለኢየሱስ የተናረውን መልዕክት ያመኑት ሰዎች የእርሱን ትምህርት ይከተሉ ነበር፡፡
ይሁን እንደጂ ሁሉም እርሱን ይፈሩት ነበር በዚህ ሥፍራ ላይ "ሁሉም" የሚለው ቃል ግነት የተሞላበት ቃል ሆኒ ብዙዎች ወይም አብዛኞቹ ሰዎች ለማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "አብዛኞቹ ሰዎች" ነገር ግን ባርናባስ ወስዶት "ነገር ግን ባርናባስ ሳኦልን ወስዶት" ሳኦል በድፍረት የኢየሱስን ስም ይሰብክ ነበር ይህ ሳኦል ስለኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ያስተምር ወይም ይሰበክ እንደነበር የሚያሳይ ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡
ከእነርሱ ጋር ተገናኘ "ሳኦል ከሐዋርያቱ ጋር ተገናኘ" በጌታችን በኢየሰሱስ ስም ይህ የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ትምህርትን የሚያሳይ ነው፡፡ ከግሪካዊን አይሁዶች ጋር ይከራከር ነበር ሳኦል ከግሪክ አይሁዳዊን ጋር ይከራከር ነበር፡፡ ወደታች ወደ ቄሳሪያ ከእየሩሳሌም ወደ ቄሳሪያ የቦታ ከፈት ልዩት አለ፡፡ ይሁን እንጂ ወደ እየሩሳሌም እና ወደ ቤተ መቅዱሱ ወጣ እንዲሁም ከእየሩሳሌም ወረደ ማለት በዘመኑ የተለመደ ንግግር ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ቁጥር 31 ስለ ቤተ ክርስቲያን እድገት አጠቃላይ መረጃ ይሰጣል፡፡ በቁጥር 32 ላይ የታሪኩ አቅጣጫ ከሳኦል ወደ አዲስ የታሪኩ ክፍል ወደ ሆነው ወደ ጴጥሮስ ይዞራል፡፡ ከዚም እንዲህ ሆነ ይህ ሀረግ አዲስ የታሪኩ ክፍል መጀመሩን የሚበስር ነው፡፡ አደገ እግዚአብሔር እንዲያድግ አደረገው በጌታ ፍርሃት እየሄዱ "ጌታን ማክበራቸውን ቀጠሉ" በመንፈስ ቅዱስ መጽናናት "መንፈስ ቅዱስ ያበረታቸው እና ያበረታታቸው ነበር" በአጠቃላይ አከባቢው ይህ ጴጥሮስ በይሁዳ፣ ገሊላ እና ሰማሪያ አከባቢ ያሉ ብዙ አማኞቹን መጎብኘቱን ለማመልከት የቀረበ ግነት የሞላበት ገለጻ ነው፡፡ ልዳ ልዳ ከጆባ 18 ኪሜ በስተምስራቅ የሚትገኝ ከተማ ናት፡፡ በብሉይ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ እና በአሁኗ እስራኤል ውስጥ ይህች ከተማ ሎድ ተብላ ትታወቅ ነበር፡፡
በዚያ አንድ ሰው አገኘ ጴጥሮስ ሆን ብሎ ሽባ የሆነ ሰውን እየፈለገ ሳይሆን ድንገት ከዚህ ሰው ጋር ተገናኘ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “በዚያም ጴጥሮስ አንድ ሰው አገኘ፡፡” በአልጋው ላይ ነበር . . . ሽባ ነበር ይህ ስለኤንያ የኃላ ታሪክ መረጃ ነው፡፡ የማይንቀሳቀስ መራመድ የማይችል፣ ምናልባትም ከወገቡ በታች መንቀሳቀስ የማይችል ሰው አልጋህን ያዝ "ምንጣፍህን ጠቅልል" (UDB) የኖረ ሰው ሁሉ ይህ “የኖሩ ብዙ ሰዎችን” ለማመልከት የዋለ ግነት የሞላበት ንግግር ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ይህ ስለጴጥሮስ የተነገረው ታሪክ ክፍል ውስጥ ያለ አዲስ ነገር ነው፡፡ ይህ ጠብታ ተብላ ስለምትጠራ አንዲት ሴት የኃላ ታሪክ መረጃ ነው፡፡ አሁን ይህ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ጅማሬን ያስተዋውቃል፡፡ ደቀ መዝሙር ኢየሱስን ያመነ እና የእርሱን ትምህርት የሚታዘዝ ማንኛውም ሰው የኢየሱስ ደቀ መዝሙር ተብሎ ይጠራል፡፡ ጠቢታ፣ “ዶርቃስ” ተብሎ ይተረጎማል፡፡ ጠቢታ የሚለው ስሟ በአረማይክ ቋንቋ ሲሆን ዶርቃስ የሚለው ስሟ ደግሚ በግሪክ ቋንቋ ነው፡፡ የሁለቱም ስሞች ትርጉም “ጋዜል” ነው፡፡ መልካም ሥራ የሞላበት "በጣም ብዙ መልካም ሥራዎችን መሥራት" በእነዚህ ቀናት እንዲህ ሆነ "ጴጥሮስ በልዳ እያለ እንዲህ ሆነ፡፡” ይህ በተዘዋዋር መልኩ የተገለጸ መረጃ ነው፡፡
ወደ እርሱ ሁለት ሰዎችን ላኩ "ደቀ መዛሙርቱ ሁለት ሰዎችን ወደ ጴጥሮስ ዘንድ ላኩ" ባልቴቶች ባል የሞተባቸው ሴቶች ከእነርሱ ጋር በነበረችበት ወቅት "ከደቀ መዛሙርቱ ጋር በሕይወት ሳለች" (UDB)
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ስለጠብታ የተነገረው ታሪክ የሚያበቃው በቁጥር 42 እና 43 ላይ ነው፡፡ ቁጥር 43 ታሪኩ ካለቀ በኋላ ጴጥሮስ ላይ ምን እንደደረሰበት ታሪኩ ይነግረናል፡፡ (ተመልከት: talink End of Story) ሁሉንም አስወጣቸው በዚህ ሁኔታ ውስጥ ጴጥሮስ ለጠብታ መጸለይ ይችል ዘንድ ሁሉንም ሰዎች ከቤት እንዲወጡ አደረገ፡፡ ይህ ነገር ታወቀ ጴጥሮስ ጠብታን ከሞት በተዓምራት የማስነሳቱ ነገር በጌታ አመኑ ይህ “በጌታ ኢየሱስ ወንጌል ማመናቸውን” የሚያሳይ ገለጻ ነው፡፡ ጴጥሮስም በዚያ ቆየ "ጴጥሮስም በዚያ እንዲቆይ ተደረገ"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ ስለቆርኖሊዮስ ቲክ ጅማሬ ነው፡፡ ይህ ስለእርሱ የኃላ ታሪክ መረጃ ይሰጠናል፡፡ የሆነ ሰው ነበር ይህ በታሪኩ ውስጥ አዲስን ሰው የማስዋወቂያ መንገድ ነው፡፡ ስሙም ቆርኖሊዮስ ይባላል፣ የመቶ አለቃ ነበር "ስሙ ቆርኔሊዮስ ይባላል፡፡ በእጣልያን ሀገር ውስጥ በሚገኘው የሮማዊያን ግዛት ውስጥ የመቶ ወታደሮችን አለቀ ነበር፡፡" እግዚአብሔርን የሚያመልክና የሚፈራ ሰው ነበር "በእግዚአብሔር የሚያምን እና በሕይወቱ እርሱን ለማክበር እና ለማምለክ የሚፈልግ ሰው ነበር" ከቤተሰቡ ሁሉ ጋር "ከእርሱ የቤተሰብ አባለላት ሁሉ ጋር"
ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ይህ ለአይሁዳዊን የተለመደ የጸሎት ሰዓት ነው፡፡ በግልጽ ተመለከተ "ቆርኔሊዮስ በግልጽ አየ" ቆዳ ሠሪ ከእንስሳት ቆዳ የቆዳ ውጤቶችን የሚያዘጋጅ ሰው፡፡
የተናገረው መለአክ ከሄደ በኋላ "ቆርኔሊዮስ የተመለከተው ራዕይ ካለቀ በኋላ" የሆነውን ነገር ሁሉ ነገራቸው ቆርኔሊዮስ ለሁለቱ ሎሌዎቹ እና ወታደሩ ነገራቸው፡፡ ወደ ጆባ ላካቸው "ሁለቱን ሎሌዎቹን እና አንዱን ወታደር ወደ ጆባ ላካቸው"
የሐዋርያት ሥራ 10፡ 9-12 አጠቃላይ መረጃ: ታሪኩ ከቆርኔሊዮስ ጴጥሮስ የሆነውን ነገር ወደ መዘገብ ተለወጠ፡፡ በጉዞ ላይ እያሉ "በቆርኔሊዎስ ትዕዛዝ መሠረት ሁለት ሎሌዎች እና ወታደሩ ወደ ጆባ እየተጓዙ ሳለ" ሰማይ ተከፍቶ ተመለከተ ይህ የጴጥሮ ራዕይ ጅማሬ ነበር፡፡ ትልቅ ጨርቅ የሚመስል ነገር እንስሶችን የያዘው ዕቃ ትልቅ ጨርቅ ይመስል ነበር፡፡
ድምፅ ሰማ የተናገረው ማን እንሆነ አልተገለጸም፡፡ ይሁን እንጂ የድምፁ ምንጭ እግዚአብሔር እንጂ ሴጣን አለመሆኑን ማወቅ ይቻላል፡፡ ጌታ ጴጥሮስ በዚህ ሥፍራ ላይ የተጠቀው ቃል የአክብሮት ቃል የሆነውን “ጌታ” የሚል ነው፡፡ እርኩስ የሆነ እና ንጹሕ ያለሆነ ነገር በልቼ አላውቅም፡፡ በዚህ ሥፍራ በተዘዋዋር መልኩ መረዳት የሚቻለው የቀረቡት እንስሳት በሙሴ ሕግ መሠረት እርኩስ የተባሌ እና ለመብልነት የማይሆኑ ናቸው፡፡
እነሆ “እነሆ” የሚለው ቃል በታሪኩ ውስጥ አዲስ አስገራሚ ነገር መኖሩን ያሳየናል፡፡ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ሁለት ሰዎች በሩ ጋር መቆማቸው ነው፡፡ ከበሩ ፊት "ከቤቱ ፊት ለፉት ቆመዋል፡፡" በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቤት ግድግዳ እና ትክክለኛ በር እንዳለው በተዘዋዋር መልኩ ተጠቅሷ፡፡ እንዲሁም ይጣራሉ በቆርኔሊዮስ የተላኩት ሰዎች ከቤቱ ውጭ ሆነው እነ ጴጥሮስ ዬት እንዳሉ ይጠይቃሉ፡፡
ጴጥሮስ ገና ስለተመለከተው ራዕይ እያሰላሰለ ሳለ "ጴጥሮስ ስላየው ራዕይ እያሰላሰለ ሳለ" መንፈስ "መንፈስ ቅዱስ" ተመልከት "ተጠንቀቅ" ወይም "ተነሥ"
እንዲህ አሉት "ከቆርኔሊዎስ ዘንድ ተልዕከው የመጡት ሦስቱ ሰዎች ለጴጥሮስ እንዲህ አሉት" ቆርኔሊዎስ በአይሁዊያን ሁሉ ዘንድ የታወቀ ሰው ነበር ብዙ የአይሁድ ሰዎች ስለ ቆርኖሌዎስ መልካም ነገር ይናገራሉ፡፡ የአይሁድ ሕዝብ ሁሉ ይህ በግነት መልኩ የቀረበው የቆርኖሌዊስ ባሕርይ በብዙ አይሁዳዊያን ዘንድ በጣም የሚታወቅ ነበር፡፡
የሐዋርያት ሥራ 10፡ 24-24 መጡ "ጴጥሮስ፣ ጴጥሮስን ከጆባ አጅበው የመጡት ሰዎች እና የቆርኖሊዎስ ሌሎዎች ሆነው" ዘመዶቹን እና ሁሉም ጓደኞቹን ጠራው፡፡ "እርሴ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ቆርኖሊዎስን ነው፡፡
የሐዋርያት ሥራ 10፡ 25-26 በእግሩ ፊት ተደፉ ቆርኖሊዎስ በጴጥሮስ እግር ፊት ስወድቅ (ይህ የስግደት ተግባር ነው (UDB) እንጂ እንዲሁ የአክብሮት ተግባር አይደለም፡፡ ተነስ፤ እኔ እራሴ እንደ አንተው ሰው ነኝ ይህ ለቆርኖሊዎስ ጳውሎስን እንዳያመልክት የተነገረው መካከለኛ የሆነ ተግሳሳጽ ወይም ማስተካከያ ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ በቆርኖሊዎስ ቤት ውስጥ ለተሰበሰቡት ሰዎች እንዲህ ሲል ንግግር አደረገ፡፡ ከእርሱ ጋር ተነጋገረ "ቆርኖሊዎስን አናገረው" ብዙ ሰዎች ተሰብስበው አገኘ "ብዙ አሕዛብ በዚያ ተሰብስቦ አገኘ፡፡" ከዚህ በተዘዋዋሪ መንገድ መረዳት የሚቻለው ቆርኖሊዎስ የጋበዛቸው ሰዎች አሕዛብ መሆናቸውን ነው፡፡ ለአይሁዳዊ ሰው ይህ በሕግ የተፈቀደ አይደለም "ይህ ለአይሁዳዊ ሰው በሕግ የተከለከለ ነው" ይህንን አንተ ራስህ ታውቃለህ ጴጥሮስ ለቆርኖሊዎስ እና እርሱ ለጋበዛቸው እንግዶች በመናገር ላይ ነው፡፡ “ስለዚህ ለምን እንደ አስጠራኸኝ ማወቅ እፈልጋለሁ፡፡” ምንም እንኳ ቆርኖሊዎስ ጥያቄውን ያቀረበው በቀጥታ ለቆርኖሊዎስ ቢሆንም “እናንተ” የሚለው ቃል በዚያ ሥፍራ ያሉትን አሕዛቦችን ሁሉ ያካትታል (ብዙ ቁጥር ነው)፡፡
የሐዋርያት ሥራ 10፡ 30-33 አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ቆርኖሊዎስ ለጴጥሮስ ጥያቄ እንዲህ ሲል ምላሽ ሰጠ፡፡ አጠቃላይ መረጃ: በቁጥር 31 እና 32 ላይ ቆርኖሊዎስ መልአኩ በዘጠኝ ሰዓት በተገለጠለት ጊዜ የተናገረውን ነገር ቃል በቃል በመጥቀስ ምላሽ ሰጠ፡፡ ከአራት ቀናት በፊት በመጽሐፍ ቅዱስ ባሕል መሠረት ይህ የነበሩበትን ቀንንም ያካትታል፡፡ በዘመናችን የምዕራባዊያን ባሕል መሰረት ይህ እንዲህ ሊሆን ይችላል “ከሦስት ቀናት በፊት” እየጸለይኩ ሳለ አንዳንድ ጥንታዊያን ቅጂዎች “ከእየጾምኩ” ይልቅ “እየጾምኩና እየጸለይኩ ሳለ”S ይላሉ፡፡ በዘጠን ሰዓት ላይ አይሁዊያን ወደ እግዚአብሔር የሚጸልዩበት የከሰዓቱ የተለመደው ሰዓት፡፡ እግዚብሔር አስቦሃል "እግዛብሔር ተመልክቶሃል" ስምኦን እንዲሁም በሌላ ስሙ ጴጥሮስ ተብሎ የሚጠራ ሰውን አስጠራ "ጴጥሮስ ተብሎ የሚታወቀውን ስምኦንን አስጠራ" እኔ ወደ አንተ እልከዋለሁ "እርሱን" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጴጥሮስን ብቻ ነው፡፤ እኛ ሁላችን በዚህ አለን "እኛ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጴጥሮስ ስናገር ይሰሙ ዘንድ ወደቆርኖሊዎስ ቤት የተጠሩትን ሰዎች ሁሉ ነው፡፡ “እኛ” የሚለው ቃል ጴጥሮስን አያካትትም፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስም በቆርኖሊዎስ ቤት ውስጥ ለሚገኙት ሰዎች ሁሉ መናገር ጀመረ፡፡ ከዚያም ጴጥሮስ አፉን ከፍቶ እንዲህ አለ "ጴጥሮስም ልናገራቸው ጀመር" ማንም እርሱን የሚያመልክ እና ትክክለኛውን ነገር የሚያደርግ ሰው በእርሱ ዘንድ ተቀባይነት አለው "እርሱ የሚያመልኩትን እና ትክክለኛውን ነገር የሚያደርጉ ሰዎችን ሁሉ ይቀበላል፡፡"
መልዕክቱን ታውቃላችሁ "ቃሉን ታውቃላችሁ እርሱ የሁሉ ጌታ ነውl "ሁሉም' የሚለው ቃል ሁሉን ሰው ይወክላል" እናንተ እረራሳችሁ ይህ ቆርኖሊዎስን እና የእርሱን እንግዶች ይወክላል፡፡
እኛ ምስክሮች ነን "ሐዋሪያቱ ምስክር ናቸው፡፡" ጴጥሮስ “እኛ” የሚለውን ቃል በመጠቀም አድማጮቹን ከዚህ ክልል ውጪ አድርጎዋቸዋል፡፡ ስለዚህ እርሱ "ስለዚህ ኢየሱስ እንዳደረገው" እነርሱ የገደሉት "የአይሁድ መሪዎች የገደሉት" ይህ ሰው "ይህ ሰው ኢየሱስ" እግዚአብሔር ከሞት አስነሳው "እግዚአብሔር እንደገና በሕይወት እንዲኖር አደረገው" እደገና እንዲታወቅ አደረገ "እንገና እንድገለጥ አድረገው"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ በ ACT 10:34 ላይ በቆርኖሊዎስ ቤት ውስጥ ላሉ ሰዎች የጀመረውን ንግግር ጨርሷል፡፡ አዞናል "እግዚአብሔር ምስክር እንድንሆን ወይም ሐዋርያት እንሆን ዘንድ አዝዞናል፡፡ ይህ የጴጥሮስን አድማጮችን የማያካትት ነው፡፡ ይህ በእግዚአብሔር የተመረጠውን ነው “እግዚአብሔር ኢየሱስን መርጧል" ሕያዋን እና ሙታን ይህ አሁን በሕይወት ያሉ ሰዎችን እና የሞቱ ሰዎችን ያካትታል፡፡ ሰዎች ሁሉ ምስክር የሚሆኑ ለእርሱ ነው፡፡ "ነቢያት ሁሉ ለኢየሱስ ምስክር ይሆናሉ፡፡"
ያደምጡ በነበሩት ሰዎች ሁሉ ላይ ወረደ "ሁሉ" ጴጥሮስ የተናገረውን ነገር ያመኑትን በቤቱ ውስጥ የነበሩትን አይሁዊን ያልሆኑ ሰዎችን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል፡፡ መንፈስ ቅዱስ ወረደ አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስን አፈሰሰ" ስጦታ "ነጻ ስጦታ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ይህ ስለቆርኖሊዎስ የተነገረው ታሪክ ፍጻሜ ነው፡፡ አሕዛብ በሌላ ቋንቋ ይናገሩ እና እግዚአብሔርን ያመልኩ ነበር እነዚህ አይሁዳዊን በእርግጥም አሕዛብ እግዚአብሔርን እያመለኩ እንደሆነ እንዲያውቁ ያደረጋቸው የሚታወቅ ቋንቋ ነበር፡፡ እነዚህ ሰዎች ማለትም . . . የተቀበሉ ሰዎች እንዳይጠመቁ የሚከለክል ሰው ይኖራንል? አማራጭ ትርጉም፡ "እነዚህ ሰዎች እንዳይጠመቁ የሚከለክል ማንም ሰው ሊኖር አይችልም፡፡ እነዚህ ሰዎች እኛ . . . እነርሱ ተቀብለዋልና ልጠመቁ ይገባቸዋል፡፡ ይጠመቁ ዘንድ አዘዘ አመራጭ ትርጉም፡ "ጴጥሮስ አሕዛብ አማኞችን ያጠምቁ ዘንድ አይሁዳዊያን አማኞችን አዘዘ፡፡" ጠየቁት "አሕዛብ ጴጥሮስን ጠየቁት"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ በታሪክ ውስጥ አዲስ ታሪክ የሚጀመርበት ሥፍራ ነው፡፡ ጴጥሮስ ወደ እየሩሳሌም በመሄድ በዚያ ካሉ አይሁዳዊን ጋር ንግግር ይጀምራል፡፡ አሁን ይህ የአዲስ ነገር ጅማሬን ያሳያል፡፡ በይሁዳ የነበሩት "በይሁዳ ከተማ ይኖሩ የነበሩ" የእግዚአብሔርን ቃል ተቀበሉ ይህ አሕዛብ የኢየሱስ ክርስቶስን ወንጌል መቀበላቸውን፣ መንፈስ ቅዱስ በእነርሱ ላይ መውረዱን እና አሕዛብ መጠመቃቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ ጴጥሮስ ወደ ኢየሩሳሌም በመጣ ጊዜ እየሩሳሌም የሚትገኘው በተራራማ ሥፍራ ነው፡፡ የተገረዙት ወገኖች እነዚህ ቡድኖች የክርስቶስ ተከታዮች የሆኑ ሰዎች ሁሉ መገረዝ እናየሙሴን ሕግ መጠበቅ አለባቸው የሚለው አይሁዊንን ናቸው፡፡ ገሰጹት "ከእርሱ ጋር ተነጋገሩ" ከእነርሱ ጋር በመብላቱ የተገረዙ ሰዎች ካልተገረዙ ሰዎች ጋር መብላታቸው ከሕግ ውጪ ስለሆነ ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ ለዚህ ተቋቃውሞ ስለተመለከተው ራዕጥ እና በቆርኖሊዎስ ቤት ውስጥ የሆነውን ነገር መሠረት በማድረግ ምላሽ ሰጠ፡፡ ጴጥሮስ ማስረዳት ጀመረ ጴጥሮስ የአይሁድ አማኞችን አልተቻቸውም ልቁንም እንደጓደኛ በመሆን የሆነውን ነገር አብራራላቸው፡፡ በምድር ላይ ያሉ አራት እግራ ያላቸው እንስሳት በምድር ላይ ያሉ አራት እግር ያላቸው እንስሳት - ይህ ምንአልባት የሚያመለክተው ሰዎች ሊገሯቸው የሚችሉ እንስሳትን ነው፡፡
የዱር እንስሳት ይህ ሰዎች ልቆጣጠሯቸው ወይም ሊገሯቸው የማይችሉትን እንስሳትን ነው፡፡ ተሳቢ እንስሳትን እነዚህ በምድር ላይ የሚሳቡ እንስሳትን ያመለክታሉ፡፡
ያልተቀደሰ ወይም ንጹሕ ያለሆነ ነገር ወደ አፌ ገብቶ አያውቅም በቅርጫቱ ውስጥ የነበሩት እንስሳት አይሁዳዊን በብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ውስጥ በአይሁድ ሕግ መሠረት እንዳይበሏቸው የተከለከሉት እንስሳት ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉሞች፡ "እኔ ቅዱስ እና ንጹሕ የሆኑ ነገሮችን ብቻ ነው የሚበላው፡፡" እግዚአብሔር ንጹሕ ያደረገውን እርኩስ ብለህ አትጥራ ይህ “እግዚአብሔር ንጹሕ ብሎ የጠራውን ነገር ንጹሕ አትበል” ለማለት ነው፡፡” ንጹሕ ያልሆነ በብሉይ ኪዳን የአይሁድ ሕግ አንድ ሰው በሥርዓቱ “ንጹሕ አይደለም” የሚባለው በተለያዩ መንገዶች ነው፡፡ ከእነርሱ መካከል አንዱ የተከለከሉ እንስሳትን በመብላት ነው፡፡
እነሆ "ወዲያው" ወይም "በዚያው ወቅት" (UDB)፡፡ እነሆነ - ይህ ቃል በታኩ ውስጥ አዲስ ሰው መግባቱን ያመለክተናል፡፡ በቋንቋችሁ እንዲህ ዓይቱን ነገር ማድረግ የሚቻልበት መንገድ ይኖራል፡፡ ተልከዋል አማራጭ ትርጉም፡ “የሆነ ሰው ልኳቸዋል፡፡” በእነርሱ መካከል ምን ዓይነት ልዩነት እንዳላደረግ "አሕዛብ ወይም አይሁዳዊያን ናቸው ብዬ በመካከላቸው ልዩነት እንዳላደረግ" እነዚህ ስድስት ወንድሞች "እነዚህ ስድስት አይሁዳዊያን አማኞች" ጴጥሮስ ተብሎ የሚጠራውን ስሞኦንን ይዘውት መጡ "ጴጥሮስ ተብሎ የሚጠራውን ስምአፐን ይዘውት መጡ" ትድናላችሁ አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚአብሔር ያድናችኋል"
በመጀመሪያ በእኛ ላይ እንደሆነው ሁሉ በእርሱ ላይም መንፈስ ቅዱስ ወረደባቸው "በጴንጤቆስጤ ቀን መንፈስ ቅዱስ በአይሁዳዊያን አማኞች ላይ እንደወረደ ሁሉ እንዲሁም በአሕዛብ አማኞች ላይም ወረደ" በመጀመሪያ በእኛ ላይ እንደወረደ "እኛ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጴጥሮስን እና ከመጀመሪያ ጊዜ ጀምሮ በዚያ የነበሩተን አይሁዳዊያን አማኞችን ሲሆን እነዚህ በክፍሉ ውስጥ ያሉት ሁሉ ከመጀመሪያው ጊዜ አንስቶ ነበሩ፡፡ በቋንቋችሁ ሌሎችን የሚለይ ቃል ካለ ተጠቀሙ፡፡ በመጀመሪያ በዚህ ሥፍራ ጴጥሮስ በዚህ ቃል አማካይነት ማመልከት የፈለገው ነገር የጴንጤቆስጤ ቀንን ነው፡፡ በመንፈስ ቅዱስ ትጠመቃላችሁ አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚአብሔር በመንፈስ ቅዱስ ያጠምቃችኋል"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጴጥሮስ በ ACT 11:4 ላይ የጀመረውን ስለተመለከተው ራዕይ እና በቆርኖሊዎስ ቤት ውስጥ ስለተከሰተው ነገር ለአይሁዳዊያን ማብራራቱን ጨርሷል፡፡ እግዚአብሔር ሰጥቶዋቸዋል "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ቆርኖሊዎን እና እርሱ የጠራቸውን አሕዛብን ነው፡፡ ጴጥሮስ እነዚህ ሰዎች በእየሩሳሌም ባሉ አይሁዳዊያን አማኞች ፊት ባደረገው ንግግሩ ውስጥ አሕዛብ ብሎ አልጠራቸውም፡፡ ተመሳሳይ ስጦታ ጴጥሮስ የመንፍስ ቅዱስ ስጦታ በማለት ይጠራዋል. እግዚአብሔርን እቃወም ዘንድ እኔ ማን ነኝ? ግልጽ የሆነውን ነገር ለማብራራት ጴጥሮስ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚአብሔርን መቃወም አልችልም፡፡" እነዚህ ነገሮች በሰሙ ጊዜ "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጴጥሮስን በመቃወም ላይ የነበሩትን የተገረዙት ወገኖችን ነው፡፡ ለሕይወት የሚሆን ንሰሓን ሰጣቸው "ወደ ሕይወት የሚወስድ ንሰሓን ሰጣቸው"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ የታሪኩ አዲስ ክፍል ነው፤ እስጥፋኖስ በድንጋይ ተወግሮ ከሞተ በኋላ አማኞች ላይ ምን እንደደረሰባቸው ይናገራል፡፡ ስለዚህ ይህ የታሪኩን አዲስ ክፍል መግቢያ ሆኖ ያገለግላል፡፡ ከእስጥፋኖስ ሞት በኋላ የጀመረው የአማኞች ሞት ከእየሩሳሌም እንዲበተኑ አደረገ "የአይሁድ መሪዎች እስጥፋኖስን ከገደሉት በኋላ ብዙ አማኞች መከራ ይገጥማቸው ጀመረ፡፡ እነዚህ አማኞች ከእየሩሳሌም ወጥተው ወደ ተለያዩ ሥፍራዎች ሄዱ፡፡" ለአይሁዳዊያን ብቻ እንጂ ለሌሎች አማኞች የእግዚአብሔር መልዕክት ለአይሁዳዊያን እንጂ ለአሕዛብም ጭምር ነው ብለው አያስቡም ነበር፡፡ የእግዚአብሔር እጅ የእግዚአብሔር እጅ የሚለው ሀረግ የሚያሳየው ኃይልን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚአብሔር በኃይል እንዲቻል አደረገ"
አጠቃላይ መረጃ: በእነዚህ ቁጥሮች ውስጥ “እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ባርናባስን ነው፡፡ ስለእነርሱ የተነገረው ዜና "እነርሱ" በአንጾኪያ ያለው አዳዲስ አማኞች፡፡ የቤተ ክርስቲያን ጆሮዎች "ጆሮዎች" የሚያመለክተው የተለያዩ ነገሮችን መስማትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በእየሩሳሌም ያት አማኞች ስለእነርሱ ሰሙ፡፡" ላኩ "በእየሩሳሌም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያሉት አማኞች ላኩ" የእግዚአብሔርን ስጦታ አዩ "የእግዚአብሔርን ጸጋ አዩ" ወይም "እግዚአብሔርን አማኞችን አስመልክቶ ቸርነቱን እንዳደረገ" (UDB) አበረታታቸው "ማበረታታቱን ቀጠለ" ከጌታ ጋር መሆኑን ቀጠለ "ለጌታ ታማኝ ሆኖ ቀጠለ፡፡" በልባቸው ሁሉ "ለጌታ የተሰጡ መሆን" ወይም "በጌታ ፈጽሞ መታመን" (UDB) በመንፈስ ቅዱስ መሞላት ባርናባስ መንፈስ ቅዱስን መታዘዙን በቀጠለ ቁጥር መንፈስ ቅዱስ ባርናባስን ይቆጣጠረው ነበር፡፡ ብዙ ሰዎች ወደ ጌታ ተጨመሩ፡፡ "ተጨመሩ" ማለት አመኑ፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ብዙ ሰዎች በጌታ አመኑ፡፡"
ከጠርሴስ "ከጠርሴስ ከተማ ውጪ" ባገኘው ጊዜ ይዞት መጣ "ባርናባስ ሳኦልን ስያገኘው ይዞት መጣ" ከእነርሱ ጋር በአንድነት ተሰበሰቡ "ባርናባስ እና ሳኦል ከእነርሱ ጋር ተሰበሰቡ" ወይም "ባርናባስ እና ሳኦል ሁል ጊዜ ከእነርሱ ጋር ይሰበሰቡ ነበር" ደቀ መዛሙርቱ ክርስቲየን ተብለው ተጠሩ አማራጭ ትርጉም፡ "የአንጾኪያ ሰዎች ደቀ መዛሙርቱን ክርስቲያኖች ብለው ይጠሯቸው ነበር፡፡"
አሁን በዚህ ሥፍራ ጥቅም ላይ የዋለው ይህ ቃል በታሪኩ መሥመር ላይ ለውጥ መደረጉን ያሳያል፡፡ በዚህ ስፍራ ሉቃስ ስለ በአንጾኪያ ስለሆነውን ትንቢት የኃላ ታሪክ መረጃ ይሰጣል፡፡ ከእየሩሳሌም ወደ አንጾኪያ ወረዱ ከእየሩሳሌም ወደ አንጾኪያ የከፍታ ለውጥ አለ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በእየሩሳሌም ያለው ቤተ መቅደስ ከፍተኛ ሚና እንዳውም ብዙ ሰዎች ይናገራሉ፡፡ ምንም አቀበታማ ቢሆንም ሰዎች ወደ እየሩሳሌም እና ቤተ መቅደሱ ይሄዳሉ እንዲሁም ከዚያም ይወርዳሉ፡፡ ታላቅ ረሃብም ሆነ "ከፍተኛ የምግብ እጥረት ተከሰተ" በዓለም ሁሉ ላይ ይህ የሮምን አገዛዝ ለማሳየት የዋለ ግነት የሞላበት ንግግር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በአጠቃላይ ሮም አገዛዝ ውስጥ፡፡"
ስለዚህ ይህ የሆነው ነገር በመጀመሪያ ሌላ ነገር በመሆኑ ምክንያት እንደሆነ የሚያመለክት ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ገንዘብ የላኩ ከአጋቦስ ትንቢት የተነሣ ነው፡፡ ሁሉም ሰው የቻለውን ያኸል ሀብታሞች ብዙ ሲልኩ ድሆች ግን ጥቂት ሊከዋል፡፡ ይህንን አደረጉ፤ ገንዘብ ላኩ "በአንጾኪያ የሚገኙ አማኞች ገንዘብ አወጥተው ላኩ" በባርናባስ እና በሳኦል እጂ አድርገው "እጅ" ማለት በእነርሱ በኩል አድርገው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ባርናባስ እና ሳኦል ገንዘቡን ራሳቸው በኢየሩሳሌም በሚትገኛው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ወደአሉት ሽማግሌዎች ዘንድ ይዘው መጡ፡፡"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ ስለጴጥሮስ መታሠር የሚያወራ አዲስ የታሪኩ ክፍል ነው፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥ ሄሮዶስ ያዕቆብን እንደገደለው መረጃ ይሰጠናል፡፡ አሁን ይህ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ከፍል መጀመሩን ያበስራል፡፡ በዚያን ጊዜ ይህ በአንጾኪያ የነበሩት ደቀ መዛሙርት በይሁዳ ለነበሩት ወንድሞች ገንዘብ የላኩበትን ጊዜ ያመለክታል፡፡ እጆቻቸውን ጫኑባቸው ይህ ሄሮዶስ አማኞችን ይጨቁን እንደነበረ የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭር ትርጉም፡ “ለማሠር ወታደሮችን ላከ፡፡" ከተሰብሳቢዎቹ መካከል አንዳንዶቹ ከአውዱ የስብሰባው መሪዎች መሆናቸውን መረዳት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "የስብሰባው መሪዎች፡፡" አሰቃዮዋቸው "አማኞች እንዲሰቃዩ አደረጉ" ያዕቆብ በስለት እንዲሞት አደረገ ይህ ሀረግ ያዕቆብ የተገደለበትን መንገድ በግልጽ ይናገራ፡፡ ገደለው "ንጉስ ሄሮዶስ ገደለው" ወይም "ንጉሥ ሄሮድ እንዲገደል ትዕዛዝ ሰጠ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ሉቃስ ስለ ጴጥሮስ መታሠር የኃላ ታሪክ መረጃን መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ . ይህ አይሁዳዊያንን እንደሚያስደስት ካወቀ በኋላ "ሄሮዶስ የያዕቆብ መሞት የአይሁድ መሪዎችን እንዳስደሰተ ካወቀ በኋላ" አይሁዳዊያንን ማስደሰት "የአይሁድ መሪዎችን ማስደሰቱን" ጴጥሮስም ደግሞ እንዲታሠር አዘዘ "ሄሮዶስ ጴጥሮስም እንዲያዝ አዘዘ" ያም ሆነ "ይህም ሆነ" (UDB) ወይም "ሄሮዶስ ይህን አደረገ" ከያዘውም በኋላ በወህኒ ቤት አኖረው "ወታደሮች ጴጥሮስን ከያዙት በኋላ ሄሮዶስ ወታደሮቹን ጴጥሮስን በወህኒ ቤት እንዲያኖሩት አዘዛቸው" አራት ሰዎች ያሉት የወታደሮች ቡድን "አራት አራት ወታደሮች እየሆኑ፡፡" (UDB) ጴጥሮስን የሚጠብቁት የወታደሮች ቡድን እያንዳንዳቸው አራት አራት ወታደሮች ያሏቸው ሲሆን ሁሉም ቡድኖች በየተራ ይጠብቁ ነበር፡፡ ቡድኖቹም በቀኑ ውስጥ በተለያየ ሰዓት ይጠብቁት ነበር፡፡ ሁለት ወታደሮች በጎኑ ይሆኑ ነበር ሁለቱም ደግሞ መግቢያ በሩ ላይ ሆነው ይጠብቁት ነበር፡፡ እርሱን ለመጠበቅ "ጴጥሮስን ለመጠበቅ" እርሱን ወደ ሕዝቡ ዘንድ ለማቅረብ አብሰበው ነበር "ሄሮዶስ ጴጥሮስን ሕዝቡ ሁሉ በተገኘበት ፍርድ ለመስጠት አቅዶ ነበር" ወይም "ሄሮዶስ ጴጥሮስ ላይ የአይሁድ ሕዝብ ባለበት ለመፍረድ አቅዶ ነበር፡፡"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ሉቃስ ስለ ጴጥሮስ እስር የሰጠውን ዘገባ በዚህ ክፍል ውስጥ ያጠናቅቃል፡፡ . ስለዚህም ጴጥሮስ በወህኒ ቤት ታሠረ ይህ ዓረፍተ ነገር ጴጥሮስ በእስር ቤት ውስጥ ሁል ጊዜ በተዋደሮች እየጠጠበቀ እንደነበር በተዘዋዋር መንገድ ይገልጻል፡፡ በጽናት "ያለማቋረጥ" ወይም "ያለማቋረጥ በመሰጠት" በስብሰባቸው ላይ "በእየሩሳሌም የሚገኙ አማኞች ይጸልዩ ነበር" ወይም "በእየሩሳሌም የሚትገኘው ቤተ ክርስቲያን ትጸልይ ነበር" ስለእርሱ "ለጴጥሮስ" ሄሮዶስ እርሱን ከእስር ቤት ልያወጣው ፈለገ "ሄሮዶስ ጴጥሮስን ከእስር ቤት አውጥቶ ልገድለው ፈለገ" በሁለት ሠንሠለት ታሥሮ ነበር "በሁለት ሠንሠለት ታሥሮ ነበር" ወይም "በሁለት ሠንሠለት ታሥሯል" ይጠብቁት ነበር "ይጠብቁታል"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ የታሪኩ ዋናው ክፍል ነው፤ የታኩ ዋና ዋና ተግባራት የሚገኙት በዚህ ክፍል ውስጥ ነው፡፡ እነሆ ይህ ቃል በቀጣይነት የሚሰጠው አስገራሚ መረጃን ላይ ትኩረት እንዲናደረግ ያደርገናል፡፡ በእርሱ "ከጵጥሮስ አጠገብ" ወይም "ከጴጥሮስ ጎን" በእስር ቤት ውስጥ "በታሠረበት ክፍል ነው" ጴጥሮስን መታው "መላአኩ ጴጥሮስን ነክቶ ቀሰቀሰው" ወይም "መልአኩ ጴጥሮስን አነቀው" እርሱን ይዞት ወጣ "ጴጥሮስን ይዞት ወጣ" የእጆቹ ዘንሰለለቶች ከእጆቹ ላይ ወደቁ መልአኩ በጴጥሮስ እጅ ላይ የነበሩት ሠንሰለቶች በእጅ ሳይነኩ እንዲወድቁ አደረገ፡፡ አማራጭ ትርጉሞች: "በጴጥሮስ እጆች ላይ የነበሩት ሠንሠለቶች ወደቁ፡፡" እንዲህም አለው "ለጴጥሮስ እንዲህ አለው" ጴጥሮስም ይህንኑ አደረገ "ጴጥሮስ መልአኩ አድርግ ያለውን ነገር አደረገ" ወይም "ጴጥሮስ ታዘዘ" መልአኩ ለእርሱ እንዲህ አለው "መልአኩ ለጴጥሮስ እንዲህ አለው" ተከተለኝ ይህ ማለት መልአኩ እና ጴጥሮስ በሚሄዱበት ጊዜ ጴጥሮስ ትኩረቱን ሁሉ በመልአኩ ላይ ማድረግ አለበት፡፡
አላወቀም ነበር "ጴጥሮስ አላወቀም ነበር" ወይም "ጴጥሮስ አላወቀም ነበር" በመልአኩ የተደረገው ነገር እውነት ነበር "መልአኩ ያደረገው ነገር እውን ነበር" ወይም "መልአኩ ያደረገው ነገር በእውነት የተካነወነ ነበር" . . . የሚያይ መስሎት ነበር "ጴጥሮስ . . . የሚያይ መስሎት ነበር" እነርሱ . . . በኋላ "ጴጥሮስ እና መልአኩ . . . በኋላ" በ. . . አልፎ ሄደ "አልፎ ሄደ" ሁለተኛው "ሁለተኛው ጠባቂ" ወደ . . . መጡ "መልአኩ እና ጴጥሮስ ወደ . . . ደረሱ" ወደ ከተማይቱ መሄጃ "ወደከተማዬቱ መግቢያ" በራሱ ተከፈተ "መግቢያው በር ተከፈተላቸው" ወይም "መግቢያው በር በራሱ ተከፈተላቸው" ወጡ "መልአኩ እና ጴጥሮስ በበሩ አልፈው ሄዱ" በመንገዱ ወደ ታች ወረዱ "በጎዳናዎቹ ላይ ተጓዙ" ወዲያው ትቶት ሄደ "ወዲያው ጴጥሮስን ትቶት ሄደ" ወይም "በድንገት ጠፋበት"
ጴጥሮስ ራሱን ባወቀ ጊዜ "ጴጥሮስ ከነበረበት ሁኔታ በነቃ ጊዜ" ወይም "ጴጥሮስ የሆነው ነገር ሁሉ እውን የተደረገ መሆኑን ባወቀ ጊዜ" ከሄሮዶስ እጅ አወጣኝ በዚህ ሥፍራ እጅ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዕቅድን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ሄሮዶስ በእኔ ላይ ልያደረግ ካቀደው ክፋት አዳነኝ፡፡" የአይሁድ ሕዝብ ከሚጠብቀው "የአይሁድ ሕዝብ በእኔ ላይ ይሆናል ብለው ከሚጠብቁ ነገር" ይህን አውቆ "ይህንን እውነት በማወቅ" ማርቆስ ተብሎ የሚታወቀው የዮሐንስ እናት "ማርቆስ ተብሎም የሚታወቀው"
አንኳኳ "ጴጥሮስ አንኳኳ፡፡" ወደ ሰዎች ቤት ሲኬድ በር ማንኳኳት በአይሁድ ባሕል ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ በመግቢያ በሩ ላይ ቆሞ "በውጭ በር ላይ" ወይም "ከመንገዱ ወደ ቤቱ መግቢያ በር ለይ በውጪ ቆሞ" ምላሽ ለመስጠት መጣ "ወደ በሩ የሚያንኳኳው ማን እንደሆነ ለማየት መጣ" አወቀችው "ሬዴ አወቀችው" ከደስታዋ ብዛት "ደስተኛ ከመሆኗ የተነሣ" ወይም "በጣም ከመደሰቷ የተነሣ" በበሩ እንደቆመ "ከቤት ውጭ በበር ላይ እንደቆመ፡፡" ጴጥሮስ አሁንም በውጪ በር ላይ እንደቆመ ነው፡፡ እንዲህ አሏት "በቤቱ ውስጥ የነበሩት አማኞች ሮዴ ለተባለቸው ሎሌ እንዲህ አሏት" አንች አብደሻል ሰዎች እርሷን አለማመናቸው ብቻ ሳይሆን አብደሻል ብለው ገሰጸዋት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "አብደሻል፡፡" እርሱ ግን እንደተመለከተች አጥብቃ ተናገረች "ሮዴ የተናገረችው ነገር እውነት መሆኑን አጥብቃ ተናገረች፡፡" እንዲህም አሏት "በቤቱ ውስጥ የነበሩት ሰዎች እንዲህ የሚል መልስጥ ሰጧት፡፡" የእርሱ መልአክ ነው "የተመለከትሽው የእርሱን መልአክ ነው፡፡" አንዳንድ አይሁዶች ጠበቂ መልአከት እንዳሉ ያምናሉ፡፡ ስለዚህም የጴጥሮስ መልአክ ወደ እነርሱ እንደመጡ አሰቡ፡፡
ነገር ግን ጴጥሮስ መዝጊያውን ማንኳኳቱን ቀጥሏል “ቀጥሏል” የሚለው ቃል ጴጥሮስ ይሄንን ሁሉ ጊዜ እነርሱ በቤቱ ውስጥ ሆነው ስነጋገሩ እርሱ መዝጊያ በሩን ያንኳኳ እንደነበር ያሳያል፡፡ መዝጊያ በሩን በከፈቱ ጊዜ እርሱ በዚያ ቆመ አዩና እጅግ በጣም ተገረሙ፡፡ "መዝግቢያ በሩን ከከፈቱ በኋላ በቤቱ ውስጥ የነበሩት ሰዎች ጴጥሮስን አዩት በዚህም በጣም ተገረሙ፡፡" ዘረዘረላቸው . . . ነገራቸው "በቤቱ ውስጥ ለነበሩት ሰዎች ዘረዘረላቸው . . . እንዲሁም ለሰዎቹ ነገራው" እነዚህን ነገሮች ነገራው "እነዚህ ነገሮች ነገራው" ከዚያ ወጥቶ ሄደ "ጴጥሮስ ከዚያ ሄደ"
የሐዋርያት ሥራ 12፡ 18-19 አሁን ይህ ቃል በታሪኩ ፍሰት ላይ መቃረጥ እንዳለ አመላካች ነው፡፡ ጊዜ አልፏል፤ አሁን ቀጣዩ ቀን ነው፡፡ ቀን በሆነ ጊዜ አማራጭ ትርጉም: "በነጋ ጊዜ" ትልቅ መገረም ሆነ ይህ ሀረግ ጥቅም ላይ የዋለው በእርግጥ የሆነውን ነገር አጽኖት ሰጥቶ ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ታላቅ አግራሞት" ወይም "ብዙ አግራሞት፡፡" አግራሞት ይህ እንደ ጭንቀት፣ ከፍተኛ ፍርሃት ወይም ግራ መጋባት ያሉትን አሉታዊ የሆነ መገረምን የሚያሳይ ነው፡፡ በተመለከተ "ስለ . . ." ወይም "በተመለከተ" ሄሮዶስ ቢፈልገውም ሊያገኘው ግን ከቶ አልቻለም "ምንም እንኳ ሄሮዶስ ጴጥሮስን ቢያስፈልገውም ሊያገኘው ግን አለቻለም፡፡ አማራጭ ትርጉምች፡ 1) "ሄሮዶስ ጴጥሮስ እንደ ጠፋ በሰማ ጊዜ ራሱ ሊፈልገው ወጣ" ወይም 2) "ሄሮዶስ ጴጥሮስ እንደ ጠፋ በሰማ ጊዜ ሌሎች ወታደሮች ይፈልጉት ዘንድ ላካቸው፡፡" ጠባቂዎችን ጠየቃቸው እንዲሁም በሞት እንዲቀጡ አዘዘ "ሄሮዶስ ጠባቂዎቹን ጠየቃቸው እንዲሁም ወታደሮቹ ጠባቂዎቹን እንዲገድሏቸው አዘዘ፡፡" ከዚያም ወደታች ወረደ "ከዚያ ሄሮዶስ ከዚያም ወደታች ወረደ፡፡" ከኢየሩሳሌም ከቅጣጫ ሁሉም ዝቅተኛ/ታች ተደርገው ይወሰዳሉ ምንያቱም ኢየሩሳሌም ተራራ ላይ በመሆኗ ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ይህ የታርኩ ሌላኛው ክፍል ሲሆን ስለሄሮዶስ ሕይወት ሌላ ታሪክ ነው፡፡ አሁን ይህ ቃል በታሪኩ ውስጥ የተፈጠረን አንድ ቀጣት ክስተት ያሳያል፡፡ ወደ እርሰስ አብረው ሄዱ "የጥሮስ እና የሴዶን ሰዎችን የሚወክሉት ሰዎች ከሄሮዶስ ጋር ለመወያየት ሄዱ" አሳመኑት "እነዚህ ሰዎች አሳመኑት" ብላስጦስ ብላስጦስ የንጉሥ ሄሮዶስ ረዳት ወይም ተወካይ ነበር፡፡ ሰላም እንዲሆን ጠየቁ "እነዚህ ሰዎች ሰላም ይሆንላቸው ዘንድ ጥያቄ አቀረቡ" በታቀደው ቀን "ለመሰብሰብ ባቀዱበት ቀን" እንዲህ በማለት ንግግር አደረገ "ሄሮዶስ ለሰዎቹ ንግግር አደረገ" ወይም "ሄሮዶስ ለሰዎቹ ተናገራቸው" በዙፋኑ ላይ ተቀመጠ ይህ ሄሮዶስ እርሱን ለማግኘት የመጡትን ሰዎችን በቀጥታ የተናገራቸው ነገር ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ፡ ይህ ስለሄሮዶስ የተነገረው ታሪክ የመጨረሻ ክፍል ነው፡፡ ወዲያውም "ሰዎቹ ሄሮዶስን እያመሰገኑ እያለ" ተመታ "ሄሮዶስ ታመመ" ወይም "ሄሮዶስ በጣም ታመመ" ለእግዚአብሔር ክብር አልሰጠም ነበር ሄሮዶስ ሰዎቹ እግዚአብሔርን እንዲያመልኩ ከማሳየት ፈንታ እርሱን እንዲያመልከት ፈቀደላቸው፡፡ በትል ተበልቶ ሞተ፡፡ "ትሎች ሄሮዶስ በሉት እርሱም ሞተ"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ የእግዚአብሔር ቃል እንዴት እንደተስፋፋ እና ስለ ባርናባስ እና ሳኦል መረጃ የሚሰጠን ክፍል ነው፡፡ (ተመልከት: [[End of Story]]) የእግዚአብሔር ቃል እያደገ እና እየበዛ በዚህ ሥፍራ "ቃል' የሚለው ቃል የሚያመለክተው በኢየሱስ በኩል ስለሚገኝ ድነት የሚነገረውን የእግዚአብሔርን መልዕክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "የእዚአብሔር መልዕክት በየቦታው ተስፋፋ የአማኞችም ቁጥር በጣም በዛ፡፡" ወደ ኢየሩሳሌም ሄደው እንዲፈጽሙ የሰተጣቸውን ተምልዕኮ አጠናቀቁ አማራጭ ትርጉም: "ገንዘቡን በኢየሩሳሌም ለነበረችው ቤተ ክርስቲያን አስረከቡ" ተመለሱ አማራጭ ትርጉም: "ባርናባስ እና ሳኦል ወደ አንጾኪያ ተመለሱ" ዮሐንስን ከእነርሱ ጋር ወሰዱት "ባርናባስ እና ሳኦል ዮሐንስን ከእነርሱ ጋር ወሰዱት" ሌላኛው ስሙ ማርቆስ ነው "ማርቆስ ተብሎ የሚጠራውን"
አጠቃላይ መረጃ በቁጥር አንድ ላይ የታሪክ መዘውሩ ወደ አንጾክያ ቤተክርስቲያን በመዞር ህዝቡ በአንጾክያ መሰብሰቡን እንመለከታለን፡፡ በአንፆኪያ በስብሰባ ላይ በዚያን ግዚ በዙ ህዝብ በአንፆክያ ተሰብስቦ ነበር ሲሞን ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ ( ) ይህ በእንዲህ እያለ ይህ ሃረግ በጥቅም ላይ የሚውለው አንድ ክስተት በተከሰተበት ወቅት በዚያው ተመሳሳይ ሰዓት ላይ ሌላ ክስተት ሲከሰት ነው፡፡ የሄሮድ የቅርብ ወዳጅ ምንኤን የሄሮድ አብሯ አደግ ወይም የቅርብ የሚባለ ሰው ነው፡፡ ስብሰባ በህብረት መቀመጥ አሊያም የአማኒያን ስብስብ እጃቸውንም በሰዎቹ ላይ ጫኑባቸው ለእግዚያብሄር ስራ መለየታቸውን ለማሳየት እጃቸውን ጫኑባቸው፡፡ እጅ የመጫን ስርዓት በአባቶች ልማድ መሰርት አንድን ለእግዚያብሄር ስራ የተለየን ሰው በመንፈስ ቅዱስ እንደተለዩ የሚረጋገጥባቸው ስርዓት አሊያም ወግ ነው፡፡ አሰናበቷቸው ሰዎቹን ወደ ስራቸው እንዲሄዱ አሰናበቷቸው ወይም በመንፈስ ቅዱስ የተለዩለትን ስራ እንዲሰሩ ሸኟቸው፡፡ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
ስለዚህ ይህ ቃል የሚያመለክተው አንድ ክስተት ከሱ በፊት በነበር ሌላ ክስተት ምክንያት መከሰቱ ነው፡፡ በዚህ ዓውድ መሰረትም የበርናባስና ጳውሎስ በመንፈስ ቅዱስ መለየታቸው ነው፡፡ ወረደ ይህ ደግሞ ስራውን ወደሌላ አቅጣጫ የሚቀይረው መዘውር ነው፡፡ ሴሊውቅያ ሴሊውቂያ በባህር አጠገብ ያለች ከተማ ናት እነሱ በየትኛውም አገባብ እነሱ የሚያመለክተው በርናባስና ጳውሎስን ነው፡፡ የሰላማነ ከተማ የሰላማነ ከተማ የምትገኘው በቆጵሮስ ነው፡፡ የአይሁድ ሙክራቦች ታሳቢ ወይም አማራጭ ፍቺዎች ሁለት ናቸው፡፡ 1ኛበርናባስና ሳኦል የሰበኩባቸው በሰላማነ የሚገኙ ሙክራቦች 2ኛ በርናባስና ሳኦል በሰላማና ከተማ ስብከት የጀመሩባቸውና በቆጵሮስ በተዘዋወሩበት ግዜ የተጠቀሙባቸው የአይሁድ ሙክራቦች፡፡ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
እነረሱም ሄዱ እነሱም የሚለው ተውላጠስ ስም የሚያመለክተው በርናባስ፣ጳውሎስ እና ዮሃንስ ማርቆስ ነው፡፡ መላው ደሴት ከአንድ ደሴት ወደ ሌላ ደሴት በመዘዋወር በሁሉም ቦታዎች የክርስቶስን ወነጌል ሰብከዋል፡፡ ጳፋ በቆጵሮስ ደሴት ከሚገኙ ከተሞች ዋናዋና ትልቋናት፡፡ አገኙ ተገኝቷል የሚለው ሃረግ እዚህ የያዘው ትርጓሜ አንድ ነገር በብዙ ጥረት ሳይፈልጉት ይዞ ማምጣት ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ እነርሱም መጡ አንድ ጠንቋይ ሰው የሆነ ጥንቆላን የሚያከናውን ውይም ከሰው አቅም በላይ የሆኑ ምትዓቶችን የሚተገብር ሰው፡፡ ይህ ምትዓተኛ ሰው ፈጣን የሆነ የማሰብ ችሎታ ነበረው ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ ( የተያያዙ ብዙውን ግዜ ከእርሱ ጋር አገረ ገዥ ለሮማዊያን አስተዳደር ተጠር የሆነ ክፍለ ሃገር አስተዳዳሪ ነው፡፡ ይህ ሰው ሰርግዮስ ጳውሎስ ኤልማስ ምትዓተኛው ሰው ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ ( ) የሰሙ ትርጓሜ ነው ይህ በፅርዕ ወይም በግሪክ የስሙ ትርጓሜ ና፡፡ እነሱን በመቃወም ለማዞር ሞከረ እነሱ ዘወር እንዲሉ ለማድረግ በፅኑ ተቃወማቸው ወይም ዘወር እንዲሉ ለማድረግ የእነሱ ተቃዋሚ ሆነ ቆመ ፈልጎ ነበር ሰርግዮ ጳውሎስ ሽቶ ነበር ሞከረ ኤልምያስ ሞከረ አገረ ገዢው ከእምነተ ዘውር እነዲል ለማድረግ ሞከረ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
ጳውሎስ ተብሎ የተጠራው ሳውል አማራጭ ትርጓሜ እራሱን ጳውሎስ ብሎ የጠራው ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ ( ትኩር ብሎ ተመለከተውና ጳውሎስ ምትአተኛውን በጥልቀት ተመለከተው አንተ የዲያቢሎስ ልጅ ጳውሎስ እያለ ያለው ሰውየው ሰይጣን ነው 1የዲያብሎስ ልጅ ወይም2 ልክ እንደ ዲያብሎስ 3 እነደ ዲያብሎስ የሚያደርግ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ ( አንተ ተንኮልና ክፋት የተሞላህ አንተ ሁልግዜ የሰው ልጆች በእውሸት እንዲያምኑ ውሸት የሆነውን የምታደርግ ክፋት በዚህ አውድ መሰረት የቃሉ ትርጓሜ ሰነፍ ሰው የእግዚያብሄርን ህግ መከተል እና በአገባቡ መኖር የማይፈልግ ማለት ነው፡፡ የጽድቅ ሁሉ ጠላት ጳውሎስ ኤማስን ከዲያቢሉስ ጎራ እየመደበው ሲሆን ልክ ዲያቢሎስ የእግዚያብሄርና የጽድቁ ተቃራኒ እንደሆነው ኤማስም እንዲሁ ነው እያለ ነው፡፡ የጌታን ቀና መንገድ ከማጣመም አታርፍምን? ጳውሎስ ኤማስን የዲያቢሎስን መንገድ መከተሉን እንዲያቆም እየገሰፀውና እየወቀሰው ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ፡ የእግዚያብሄርን እውነት ውሸት ነው ብለህ ማለትህን ማቆም አለብህ እያለው ነው፡፡ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ ( የእግዚያብሄር ቀና መንገድ ጳውሎስ ኤመሳን ስለ እግዚያብሄር ጽድቅና እውነት የሚናገረውን ውሸት እና ክህደት እየተቃወመው ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ፡ የእግዚያብሄር ቀና መንገድ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ (
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ጳውሎስ ኤማስን መናገሩን ጨርሷል፡፡ የእግዚያብሄር እጅ በአንተ ላይ ናት እጅ የሚለው ቃል እዚህ ጋር ያለው ትርጓሜ የእግዚያብሄር ኃይል በሚለው እና በአንተ ላይ የሚለው ደግሞ ቅጣትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ የእግዚያብሄር ቁጣ በአንተ ላይ ነው፡፡ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ ( አይነ ስውር ትሆናለህ እግዚያብሄር እውር ያደርግሃል፡፡ የጸሃይ ብርሃን አታይም ኤማስ ሙሉ በሙሉ እውር ይሆናል፡፡ በትንሽ ግዜ በትንሽ ግዜ ውስጥ የእግዚያብሄር እስኪመጣ ድረስ፡፡ ጭጋግ እና ጨለማ በኤልማስ ላይ ወደቀ ወይም ኤልማስ ሙሉ በሙሉ አለማት ሆነበት ወዲህ ወዲያ ማለት ጀመር ኤማስ የሚረዳውን ሰው ፍለጋ ዙሪያውን ያማትር ጀመር አገረ ገዥ ይህ ለሮማዊያን አስተዳደር ተጠሪ የሆነ ገዥ ነው፡፡ አመነ አገረ ገዥው አመነ ወይም አገረ ገዥው በኢየሱስ አመነ እርሱም በመገረም አገረ ገዥው በመገረም ወይም አገረ ገዥው በታላ መገርም ውስጥ ተሞልቶ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
አጠቃላይ መረጃ ቁጥር 13 እና 14 በጵሲዲያ አንጾኪያ የተጀመረውን አዲስ ታሪክ መነሻውን ይነግረናል፡፡ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ ( ) አሁን ይህ የአዲሱ ታሪክ ጅማሮ ማብሰሪያ ነው ጳውሎስና ጓደኞቹ ከጳፋ ተነሰተው ለመሄድ በጀለናቸው ተነሱ ጳውሎስና አብረውት ነበሩት በጀለባ ከጳፋ ተነስተው ሄዱ ዮሃንስ ማርቆስ ግን ተዋቸው ነገር ግን ዮሃንስ ማር ጳውሎስን በርናባስን ትቷቸው ሄደ በጵንፍሊያ ወደምትገኝ ጰርጊያ መጡ በጵንፍልያ በምትገኝ ጰርጊያ ከተማ ደረሱ፡፡ የነብያትንና ህግ መጽኃፍትን ካነበቡ በኋላ እኒህ መጸሃፍት የሚያመለክቱት በአይሁዳዊያን መጸሃፍ ቅዱስ ውስጥ በተለምዶ ንባብ የሚደረግባቸው ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ ( ) መልዕክት ላኩባቸው አንዳንድ ሰዎች ጳውሎስና ጓደኞቹ እንዲያናገርቻው ነገሩት ወንደሞች ይህ ቃል ክርስቲያን ሴት እና ወንዶችን የሚወክል ቃል ነው፡፡ የሚያጽናና ቃል ካለችሁ ከመካከላቸሁ ማንም ሊያጽናና እና ሊያበረታታ ሚችል ቃል ካለው፡፡ ተናገሩት እባካችሁ ተናገሩ
አጠቃላይ መረጃ: ጳውሎስ በአንጾኪያ ጲስድያ ውስጥ በሚገኘው ምኩራብ ውስጥ ለነበሩት ሰዎች መናገር ጀመረ፡፡ ንግግሩን የጀመረው በእስራኤል ታሪክ ውስጥ የተፈጸሙ ነገሮችን በማንሳት ነው፡፡ በእጆቹ እያሳየ ይህ ለመናገር ዝግጁ መሆኑን ለማሳየት እጆቹን ማንቀሳቀሱ ልሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ለመናገር እየተዘጋጀ መሆኑን ለማሳየት እጆችን ወደላይ ዘረጋቸው፡፡” እናንተ እግዚአብሔርን የሚትፈሩ ሰዎች ሆይ ይህ ወደ ክርስትና የተለወጡ አሕዛብን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “እናንተ ከእስራኤል ወገን ያልሆናችሁ ነገር ግን እግዚአብሔርን የሚታመልኩ ሰዎች ሆይ፡፡” አድምጡ "እኔን አድምጡ" ወይም "አሁን ልናገር ያለሁትን ነገር አድምጡ" የእነዚህ የእስራኤል ሕዝቦች አምላክ "የእስራኤል ሕዝብ የሚያመልከው እግዚአብሔር" አባቶቻችንን መረጠ በዚህ ሥፍራ ጥቅም ላይ የዋለው “እኛ” የሚለው ቃል ሁሉን የማያካትት ሆኖ ጳውሎስን እና የእርሱ ወገን የሆኑትን አይሁዳዊያንን የሚያካትት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ከብዙ ዘመናት በፊት የአይሁድ ሕዝብን መረጠ፡፡” እነርሱ በዚያ በቆዩ ጊዜ "እስራኤላዊያን በዚያ በቆዩ ጊዜ" ከዚያ እየመራ አወጣቸው "እግዚአብሔር እስራኤላዊያን ከግብጽ ምድር እየመራ አወጣቸው" ታገሳቸው "እግዚአብሔር እነርሱ ታገሰ" ወይም "እግዚአብሔር አለመታዘዛቸው ታገሰ"
አጠቃላይ መረጃ ጳውሎስም በጵሲዲያ አንጾክያ ሙክራብ ለሚገኙ ታዳሚዎቹ በእስራኤል የሆነውን ታሪክ ይነግራቸው ጀመረ፡፡ ካደረገም በኋላ እግዚያብሄርም ካደረገ በኋላ ሕዝቡም አንዳንድ ግዜ ይህቃ በአንድ ባልተወሰነ ቦታ ሚኖርን ማንኛውንም ህዝብ ለማመልከት ይገባል፡፡ ሕዝባችንን ሰጠን እግዚያብሄር እስራኤልን ሰጠን መሬታችሁ የእስራኤላዊያን ገዛ ቤታችሁ አራት መቶ አምሳ ዓመት ግዜ ውስጥየተከናወነ ለአራት መቶ አምሳ ዓመት የተከናወነ እስከ ነብዩ ሳሙኤል እስከ ዘመነ ነበዩ ሳሙኤል ድረስ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
ለአርባ ዓመታት ያህል ለአርባ ዓመታት ያህል የእነሱ ንጉስ እንዲሆን ዳዊትን አነገሰው እግዚያብሄር ዳዊትን መረጠው የእነሱ ንጉስ የእስራሄል ንጉስ፣ በእስራኤል ላይ ሚነገስ እግዚያብሄር ስለ ዳዊት የተናገረው እግዚያብሄር ይህን ስለዳዊት ተናገረ የእሰይን ልጅ ዳዊትን አገኘሁት የእሰይን ልጅ ዳዊትን ተመለከትኩት እንደ ልቤ የሆነ ይህ ማለት የምፈልገውን ነገር የሚፈልግ ማለት ነው፡፡ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
ከዚህ ሰው ዘር ከዳዊት ዘር በገባው ቃልኪዳን መሰረት እግዚያብሄር እንዳለው ያደርገዋል፡፡ የንስዓ ጥምቀት ንስዓ መግባትን የሚያሳይ ጥምቀት እኔ ማን መሰለኋቸሁ ዩሃንስ ህዝቡን ይህንን ጥያቄ የጠየቀው ህዝቡ ስለ እሱ ምን እንደሚያስብ ለማወቅ ነው፡፡አማራጭ ትርጓሜ፡ እኔ ማን እንደሆኩ አስቡ የእግሩን ጫማ እንኳ መፍታት የማይገባኝ የጫማውን ክር አእንኳ መፍታት የማይገባኝ ነኝ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
የሐዋርያት ሥራ .13፡26-27 እናንተ ከአብርሃም ዘር የሆናችሁ ውንደሞቼ… እግዚያብሄርን ምታመልኩ ጳውሎስ ለተደራሲያኑ ለእነሱ የሚጠቅማቸውን ነገር ሊነግራቸው መሆኑን ያመለክታል፡፡ ይህ ለእኛ ነው እኛ የሚለው ቃል ሁሉን አቀፍ ሲሆን ጳውሎስና በሙክራብ የተገኙ አድማጮቹን ይመለከታል፡፡ ይህ ስለ ደህንነታችን ነው፡፡ ይህ መልዕክት የተላከው ስለደህንነታችን ከእግዚያብሄር ነው፡፡ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ ( ) ኢየሱስን አላወቁትም ኢየሱስ መሆኑን አላወቁም የነብያቱ ቃል ቃል የሚለው የሚወክለው የነቢያቱን መልዕክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ የነበያቱትን ፅሁፍ አሊያም መጸሃፍ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ የሚነበበው የሚያነበው ሰው ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ ( ስለዚህ የነብያቱ ቃል እንዲፈፀም `ስለዚህ በኢየሩሳሌም ያሉ መሪዎች ያደረጉት በነበያቱ አፍ አስቀድሞ ተነገረውን ነው፡:
ለሞት የሚያበቃው አንድም ምክንያት አላገኙበትም የአይሁድ መሪዎች ኢየሱስን ለመግደል የሚያበቃ አንድም በቂ ምክንያት ላቸውም፡፡ እነሱ ይህ ተውላጠስ ስም በሚከሰተበት ቦታ ሁሉ የሚያመለክተው የአይሁድ መሪዎችን ነው፡፡ የእሱ በሁሉም ቦታዎች ላይ የሚያመለክተው ኢየሱስን ነው፡፡ እነሱም ጲላጦስን ጠየቁት ጠየቁት የሚለው ቃል እዚህ ጋር ጠንከር ያለ ትርጓሜ ያለው ሲሆን እሱም መፈለግ፣መለመንና መማጠን ነው ስለ እሱ የተፃፈውን ሁሉ ከፈፀሙ በኋላ ልክ የአይሁድ መሪዎች ስለ ኢየሱስ በነብያት መፀሃፍ እንደ ሚሞት የተጻፈውን ከፈፀሙ በኋላ፡፡ ከተሰቀለበት እንጨት ላይ አውርደው፡፡ የአይሁድ መሪዎች ኢየሱስን ከተሰቀለበት አውርደው እንደሞተ አረጋገጡ
እግዚያብሄር ግን ከሞታን አስነሳው ነገር ግን ኢየሱስን እግዚያሔር ከሙታን አስነሳው እሱም ታያቸው ኢየሱስ ታይቷቸው ነበር እነሱም አሁን ለህዝቡ ምስክሮች ናቸው፡፡ ሰዎቹ አሁን ስለ ኢየሱስ ከሙታን መነሳት ምስክሮች ናቸው
ስለዚህ ይህ ቃል የሚያመለክተው አንድ ክስተት ከሱ ቀደሞ በነበረ ሌላ ክስተት ምክንያት መከሰቱን ያመለክታል በዚህ መሰረት እግዚያብሔር ኢየሱስን ከሞት ማስነሳቱ ቀዳሚው ክስተት ነው፡፡ እግዚያብሔር ለአባቶቻችን የገባውን ቃልኪዳን ለአባቶቻችን የገባውን ቃልኪዳን እግዚያብሔር ቃልኪዳኑን ጠበቀ እግዚያብሔር ቃል ኪዳኑን ፈፀመ ለእኛ፤ለእነሱ ልጆች ለእኛ ለቀደሞት አበቶቻችን ልጆች ኢየሱስን ከሙታን በማስነሳት ከሙታን መካከል ኢየሱስን በማስነሳት ይኽውም… እንዲህ ተብሎ ተፅፎ ነበር ልጅ… አባት እነኚህ ቃላት በጣም ወሳኝ ሲሆኑ በእግዚያብሔር አብና በኢየሱስ መካከል ያለውን ግንኙነት ያሳያል፡፡ እርሱ እንዳልበሰበሰና እግዚያብሔርም ከሙታን እንዳስነሳው እንዲህ ይላል፡፡ እግዚያብሔር ኢየሱስን ከሙታን እንዳስነሳው በሚናገርበት ቃል ኢየሱስ መበስበስን እንዳላየ ያረጋግጥልናል ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
የተቀደሰውና የታመነው የተቀደሰና በእርግጥ የታመነ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
ዳዊትም እንዲህ ይላል አንተ እዚህ ጋር ዳዊት ለእግዚያብሔር ይናገራል፡፡ መበስበስን እንዳያይ ስጋው ተቀብሮ እንዳይቀር በራሱ ዘመን በኖረበት ዘመን የእግዚያብሔርን ሃሳብ አገለገለ እግዚያብሔርን አገለገለ ወይም እግዚያብሔርን መስደሰት ፈልጎ አድርጓል፡፡ አንቀላፍቷል፡፡ ሞቷል ከአባቶቹ ጋር ተቀብሯል ከእሱ ቀደም አባቶቹ ጋር ወደ መቃብር ወርዷል፡፡ እርሱ ግን ኢየሱስ ግን መበስበስን አላየም የእሱ ስጋ ተቀብሮ አልቀረም ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
ይህ በእናነተ ዘንድ የታወቀ ይሁን ይህን እወቁ ወይም ህን ማወቅ ለእናነተ ልታውቁት የሚገባ ጠቃሚ ነገር ነው፡፡ ይህ የኃጢያት ይቅርታ የሚገኘው በኢየሱስ ነው እኛ የሰበክንላቹ የኃጢያታቸሁን ስርየት ያገኛችሁት በኢየሱስ ነው፡፡ በእርሱ በኢየሱስ በኩል ነገሮች ኃጢያት ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
የሐዋርያት ሥራ 13፡40-41 የማገናኛ ዓረፍተ ነገሮች ጳውሎስ በጵሲዲያን አንፆኪያ ሙክራብ የጀመረውን ንግግር እየጨረሰ ነው፡፡ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ ACT 13:16.
ስለዚህ ነብያት እንዲህ ብለው የተናገሩት ስለዚህ ነብያት የተናገሩለት እናንተ ፌዘኞች ተመልከቱ… ማንም ቢነግራችሁ እዚህ ጋር ጳውሎስ እየጠቀሰ ያለው የአንዱን ነብይ ሃሳብ ነው፡፡ ተመልከቱ እናንት ፌዘኞች እናት ብልጥ እንደሆናችሁ የሚሰማችሁ ንቁ ወይም እናንት በእኔ ላይ የምትሳለቁ ንቁ እናም ጥፉ እናም ሙቱ እኔ እኔ የሚለው ተውላጠስ ስም የሚያመለክተው እግዚያብሔርን ነው እሰራለሁ እኔ አንድ ነገር እሰራለሁ ወይም አንድ ተግባር አፈጽማለሁ በዘመናችሁ በእናነተ የህይወት ዘመን የምሰራው ሥራ እኔ የምሰራው ሥራ ምንም አንኳ ማንም ቢነግራችሁ ምንም እንኳ የሆነ ግለሰብ ስለጉዳዩ ቢነግራችሁ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
ጳውሎስና በርናባስ ሲወጡ ልክ ጳውሎስና በርናባስ ለቀው ሲሄዱ እንዲነገሯቸው ለመኗቸው ለመኗቸው ወደ ይሁዲ ኃይማኖት የገቡትን እነዚህ አይሁዳዊ ያይደሉ ወደ አይሁደነት የተቀየሩ ህዝቦች ናቸው እነሱንም ተናገሯቸው፤ መከሯቸው እና አሰጠነቀቋቸው በርናባስና ጳውሎስ ለህዝቡ ነገሯቸውና አሰጠነቀቋቸው በእግዚያብሄር ጸጋ ፀንተው እንዲኖሩ የእግዚያብሔርን ጸጋ በማመን ፀንተው እንዲኖሩ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
ከተማው በሙሉ ይህ ሃረግ የተቀመጠውበከተማው ከሚገኙ ትል ቁጥር ያለቸው ሰዎች ለእግዚያብሄር ቃል ምላሽ እንደሰጡ ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ በአብዛኛው የከተማው ክፍል( ) አይሁድም አይሁድ የሚለው ቃል እዚህ ጋር የሚወክለው የአይሁድ መሪዎችን ነው፡፡ አመራጭ ትርጓሜ የአይሁድ መሪዎች ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ
በቅናት ተሞሉ የአይሁድ መሪዎች በቅናት ተሞልተው ነበር ይሰድቡት ነበር ጳውሎስን ሰደቡት
የእግዚያብሔር ቃል በመጀመሪያ ለእናንተ መነገር አለበት አማራጭ ትርጓሜ ለዚህ እኛ ደግሞ የእግዚያብሄርን ቃል ከሁሉ አስቀድመን ልንነግራቸሁ ወደድን
መጀመሪያ ለእነነተ መነገር አለበት መጀመሪያ ለእናነተ ለአይሁዳዊያን መነገር አለበት በተመለከቱት ግዜ ከእነርሱ ያርቁት ነበር አይሁዳዊያን የእግዚያብሔርን ቃል ሲያከፋፉት ተመለከትሁ እናንተ ግን ናቃችሁት የአይሁድ ህዝብ የጳውሎስን መልዕክት እሱም በኢየሱስ በኩል የሆነውን የዘላለም ሂወት ገፉት እኛም ወደ አህዛብ ዞርን እኛ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስና በርናባስን ሲሆን ከእነሱ ጋር አብረው የነበሩትን አይመለከተም
ብርሃን አድርጌሃለሁ ይህ አባባል የተወሰደው ከብለክዩ ኪዳን እኔ የምለው እግዚያብሄር አብን… እሱ የሚለው ደግሞ መሲሁን ኢየሱስን ያመለክታል፡፡ እሱ የሚለው ተውላጠስ ስም ነጠላ ቁጥር ነው
ለዘላለም ህይወት የተዘጋጁትን ሁሉም እግዚያብሔር ዘላለማዊ ህይወትን እንዲወርሱ የመረጣቸው ሰዎች ፡፡ ለዘላለም ህይወት የተዘጋጁት እግዚያብሄር የዘላለም ህይወትን ለመስጠት የመረጣቸው የእግዚያብሄር ቃል በአከባቢው ባለው ሃገር ሁሉ ተስፋፋ በእረሱ የሚያምኑትም ካሉበት ቦታ በመውጣት ለሌሎች ስለ ኢየሱስ አዳኝነት መልዕክት ተናገሩ
አይሁድም የአይሁድ መሪዎች ቀስቅሰው አስተባብረው ወይም አነሳስተው ስደትን አስነሱባቸው እነዚህ ወንዶችና ሴቶች ስደትን አስመጡባቸው ከከተማም አውጥተው አባረሯቸው ጳውሎስና በርናባስን ከከተማ አስወጧቸው ወይም ከቀጠናቸው አባረሯቸው፡፡ የእግራቸውንም ትቢያ አራግፈው ይህ አይነቱ ትዕምርታዊ አገላለፅ ተግባር በጥንት ሲደረግ እግዚያብሄር ቅጣቱን ይስጣቸሁ ብሎ ማለት መሆኑን ይገልጻል፡፡ በመቃወማቸው ምክንያት እግዚያብሄርእንደሚቀጣቸው ማመላከቻ ነው ሄዱ ጳውሎስና በርናባስ ሄዱ
አጠቃላይ መረጃ የጳውሎስና የበርናባስ ታሪክ በኢቆንዮን ቀጥሏል ወደ ኢቆኚዮንም መጥተዋል አማራጭ ትርጓሜ በኢቆኒዮን ተመሳሳይ ነገር ሆኗል አይሁድ ግን አህዛብን አነሳስተው ወንድሞችን እንዲጠሉ አደረጓቸው ነገር ግን የመይታዘዙት አይሁዳዊያንም የአህዛብን ልቦና ወደራሳቸው በመመለስ አማኒያንን እንዲጠሉ አደረጓቸው
እዚያው ቆዩ ጳውሎስና በርናባስ በኢቆኒዮን ስለብዙ አማኒያን ሲሉ ቆዩ ስለዚህ የሚለው ቃል በምንባቡ ውስጥ ብዥታን የሚፈጥር ከሆነ ሊወጣይችላል፡፡ አረጋገጠላቸው እግዚያብሄርም ምልክትን አደረገላቸው ስለመልክቱም ማረጋጋጫ አደረገላቸው፡፡ መልዕክቱ እውነተኛ ስለመሆኑ የሚገልጽ ማስረጃ የጸጋውን ቃል ሰል እግዚያብሄር የጸጋ ቃል በጳውሎስና በበርናባስ እጅ እጅ የሚለው ቃል የሚሳየው የሁለቱን ሰዎች ጥረት በመንፈስ ቅዱስ በመታገዝ መሰራቱን ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ በጳውሎስና በርናባስ አገለ፤ግሎት
ከእነሱ ጋር በመደገፍ ወይም ለእነርሱ በማድላት ከሓዋሪያቱ ጋር ቅዱስ ሉቃስ እዚህ ጋር እያመላከተን ያለው ጳውሎስና በርናባስ ከ12 ሐዋሪያት እኩል መሆናቸውን ነው፡፡
መሪዎቻቸውን አሳምነው በኢቆኒዮንም ያሉ መሪዎችን አሳምነው ይህን እንዳወቁ እነሱ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስና በርናባስን ነው፡፡ ሊቃኦኒያ በቱር የምትገኝ ግዛት ናት ልስጥራ በኢቆኒዮን በደቡብ በኩል ያለች የቱር ከተማ እና በሰሜን ደርቤ ያዋስናታል፡፡ ደርቤ በኢቆኒዮንና በልስጥራ በደቡብ በኩል የምትገኝ የቱርክ ከተማ በዚያም ወንጌልን ሰበኩ ጳውሎስና በርናባስ እንዲሁ ወንጌልን ይሰብኩ ነበር
አጠቃላይ መረጃ አሁን በርናባስና ጳውሎስ በልስጥራ ናቸው ይህ ደግሞ የታሪኩ አዲስ ምዕራፍ ነው እግሩ አንካሳ የሖነና ከተወለደ ጀምሮ ፈፅ በእግሩ ሄዶ የማያው ሽባ ሰው ከመወለዱ ጀምሮ ሽባ የነበረና መሄድ የማይችል ሰው ጳውሎስ ወደ እሱ ትኩር ብሎ ተመለከተ ጳውሎስም ወደ እሱ በቀጥታ ተመለከተ ባየ ጊዜ ሽባ እንደሆነ ባየ ግዜ ቀጥ ብሎ እንዲሄድ እንዲፈወስ እንዲህ አለው ጳውሎስም ለሽባው ሰው እንዲህ አለው፡፡
የሐዋርያት ሥራ 14፡11-13 አማልክት በሰው ተመስለው ወደ እኛ ወርደዋል ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ ሰዎች ጳውሎስና በርናባስ ከሰማይ የወረዱ አመልክቶቻቸው አድርገው ቆጠሯቸው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ አማልክት ከሰማይ ወረዱልን
በሰው ተመስለው እነዚህ ሰዎች አመልክት ሙሉ በሙሉ ሰው እንደማይመስሉ ያምናሉ ቢኮዝ ሂወዝ ምክንያቱም ጳውሎስ ኮርማዎችና የአበባ ጉንጉን የእንስሳት መስዋህት እና የአበባ ጉንጉን ነበር ይህም ለጳውሎስና በበርናባስ እራስ ላይ ለማስቀመጥወይም በተሰዎ እንስሳት ላይ
ሐዋሪያቱ ቅዱስ ሉቀስ ጳውሎስና በርናባስን ከቀደምት 12 ሐዋሪያት እኩል ያደርጋቸዋል እናነተ ሰዎች ለምን ይህን ታደርጋላችሁ ጳውሎስና በርናባስ ህዝቡ ሊሰዋላቸውሰለተነሳ ተቃወሟቸው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ እናነተ ሰዎች ይህን ማድረግ አይገባችሁም፡፡
እኛም እንደ እናነተ ሰዎች ነን አማራጭ ትርጓሜ፡ ልክ እንደ እናነተ በሁሉ መልኩ እናነተ ደግሞ ከዚህ ከንቱነት እራቁ እነዚህን ዋጋ ቢስ አማልክትን ማምለክ አቁሙ ወይም እነዚህን ሃሰተኛ አማልክትን ማምለክ አቁሙ ህያው እግዚያብሄር በምትኩ ህያው እግዚያብሄርን አምልኩ እንድተመላለሱ እንደተጻፈው እንድትኖሩ
አያያዥ ዓረፍተ ነገሮች ጳውሎስና በርናባስ ለህዝቡ መናገራቸውን ቀጥለዋል እርሱ እራሱ አለተዋቸውም እግዚያብሔር እራሱ አልተዋቸውም በእዚህም ምክንያት አማራጭ ትርጓሜ በመረጃ እንደተረጋገጠ በመስጠቱ…ልባችሁን በመሙላት ጳውሎስ ሁሉንም አድማጮች እናነተ በማለት ይጠቀልላቸዋል በመግብና በድስታም ልባችሁን በመሙላት የምትበሉትን በመስጠትናየምትደሰቱበትን በማድረግ ጳውሎስና በርናባስ ህዝቡ እንዳይሰዋላቸው ያስተዎት በብዙ ችግር ነበር ህዝቡ በደፈናው ለጳውሎስና በርናባስ ይሰዋ ነበር፡፡
ህዝቡን አግባቡ ህዝቡንም በጳውሎስ ላይ አስነሱ ተነሳና ሄደ ይህ ጳውሎስን ነው የሚመለከተው ወደከተማ ገባ ጳውሎስ በድጋሜ ወደ ልስጥራን ከአማኞች ጋር ገባ ወደ ደርቤ ሄደ
የደቀመዛሙርቱን ልብ አበረታቱ ጳውሎስና በርናባስ አማኞች እንዲያምኑና በእምነታቸው እንዲያድጉ ምክንያት ሆኗቸው፡፡ በእምነታቸው ጸንተው እንዲቀጥሉ መከሯቸው፡፡ ጳውሎስና በርናባስ ሰዎችን በኢየሱስ ላይ ባላቸው እምነት እንዲቀጥሉ አበረታቷቸው ወደ እግዚያብሄር መንግስት ለመግባት በብዙ መከራ ማለፍ አለብን አሏቸው፡፡ ይህ ቀጥታ ያልሆነ ንግግር ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ እነሱም እንዲህ አሏቸው በብዙ መከራ ወደ እግዚያብሄር መንግሰት ልንገባ ይገባል፡፡
እነሱም አሏቸው ጳውሎስና በርናባስ በልስጥራ፣በኢቆኒዮን እነ በአንፆኪያ ላሉ ክርስቲያኖች ነገሯቸው ለመግባት ጳውሎስ ራሱን በርናባስንና አማኞችን ያካትታል
ከሾሙላቸውም በኋላ ጳውሎስና በርናባስ ለአዲስ አማኝ ቡድኖች መሪዎችን ሾሙላቸው አደራ ሰጧቸው ጳውሎስና በርናባስ የሾሟቸውን መሪዎች አደራ አሏቸው አልፈው… ተናግረው…ወረዱ…በጀልባ…ተሰጥተው ነበር አሁን ፈጽመውታል እነሱ የሚለው ተውላጠስ ስም የሚመለክተው ጳውሎስና በርናባስን ነው፡፡ በእግዚያብሄር ጸጋ በአደራ ወደተሰጡበት የአንጾኪያ ሰዎች ጳውሎስና በርናባስን እግዚያበሄር እንዲጠበቃቸውና እንዲከባከባቸው ጸለዩ፡፡
እዚያም በደረሱ ጊዜ ጳውሎስና በርናባስ ሲደርሱ እግዚያብሄር በእነሱ ያደረገውን እግዚያብሄር በጳውሎስና በበርናባስ ያደረገውን ለአህዛብ እንዴት የእምነት በር እንደከፈተላቸው እግዚያብሄር ለአህዛብ እንዴት አድርጎ በር እንደከፈተላቸው የሚሳይ አማራጭ ትርግም፡ እግዚያብሄር ለአህዛብ እንዲያምኑ አስችሏል፡፡ እንዴት እንዳደረገ ተቀመጡ ጳውሎስና በርናባስ ተቀመጡ
የሐዋርያት ሥራ 15፡1-2 አጠቃላይ መረጃ ይህ አዲስ የታሪክ ክስተት ሲሆን ጳውሎስና በርናባስ አሁንም በአንጾኪያ ሲሆኑ በአህዛብ መገረዝና አለመገረዝ ላይ ክርክሮች ነበሩ አንዳንድ ሰዎች የሆኑ ሰዎች አይሁድ ወረዱ አይሁዳዊያን ወደ ኢየሩሳሌም በመጀመሪያ ሲመጡ እየወጡ መሆኑና ሰመለሱ ደግሞ እየወረዱ መሆኑን ያስባሉ፡፡ ወንድሞችን ማስተማር ጀመሩ በአንጾኪያ ያሉ ወንድሞችን ማስተማር ቀጠሉ ወይም በአንጾኪያ ያሉ ክርሰቲያኖችን ማስተማር ጀመሩ በስርዓቱም መሰረት እንደ ስርዓታቸውም ከእነረሱ ጋር አይሁድ ከሆኑ ሰዎች ጋር ወደ ኢየሩሳሌም ወጡ ይህ ጥያቄ ይህ ጉዳይ
እነሱም በቤተ ክርስቲያን ተላኩ አማራጭ ትርጓሜ ስለዚህ ቤተክርስቲያን ጳውሎስና በርናባስን እንዲሁም ሌሎች አማኒያን ከአንጾኪያ ወደ ኢየሩሳሌም ላኳቸው፡፡
እንዲያልፉ…እንዲነገሩ ይህ የሚያመለክተው በሚሄዱበት ወቅት ጥቂት ግዜ እንደሚቆዩ ያሳያል፡፡ የአህዛብ መለወጥ ብዙ አህዛቦች የግሪክና የሮማዊያን አማልክትን ከማምለክ ወደ እግዚያብሄርን ማምለክ ተመልሰው ነበር ቤተክርስቲያነም ተቀብላቸው ነበር አማራጭ ትርጓሜ፡ እንደ ቤተክርስቲያን አባላ ተቀብለዋቸዋል፡፡ )
ከእነሱ ጋር በእነሱ በኩል
አሁን ጳውሎስና በርነባሳ ሐዋሪያትንና የቤተክርስቲያን ሽማግሌዎችን ለማግኘት በኢየሩስአሌም ተግኝተዋል፡፡ አነዳንድ ሰዎች ግን ቅዱስ ሉቃስ እያነጻጸረ ያለው ድህነት በኢየሱስ ብቻ የሚሉትንና ሌሎች ደግሞ በኢየሱስ ማመንና መገረዝን አብረው በሚይዙት መካከል ነው፡፡ አህዛብ እንዲገረዙና የሙሴን ህግ እንዲጠብቁ እነሱ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ያልተገረዙ አህዛቦችን ነው፡፡ ህግን እንዲጠብቁ ህጉን እንዲታዘዙ ወይም እንዲከተሉ ጉዳዩን ለማጤን የቤተክርስቲያን መሪዎች በእነጳውሎስ መልዕክትና በፈሪሳዊያን መካከል ያለውን ጉዳይለመወያየት ያጤኑ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጓሜ፡ በኃይማኖት ያለውን ልዩነት ለመወያት
አጠቃላይ መረጃ ጴጥሮስ ለሐዋሪያትና ለሽማግሌዎች መናገር ጀመረ እንዲህ አላቸው በጉባኤው ለተገኙ ሐዋሪያት ሸማገሌዎችና ሌሎች አማኞች ወንደሞች ጴጥሮስ ሁሉንም የተሰበሰቡትን ሰዎች እያመለከተ ነው፡፡ ከእኔ አንደበት አንደበት የሚለው ቃል የሚያመለክተው የጰጥሮስን ቃል ነው፡፡
አህዛብ የወንጌልን ቃል ሰምተው አህዛብ ወንጌልን ሰምተው ምስክር ሆነው ለአህዛብ ምስክር ሆነው ማድረጉን እግዚያብሔር ማድረጉን ምንም ልዩነት ሳያደርግ እግዚያብሄር በዳኑ አይሁዳዊያን እና በዳኑ አህዛብ መካከል ምንም ልዩነት ሳያደርግ በእኛ እና በእነሱ መካከል ጴጥሮስ እራሱን እኛ በማለት ሲያካትት የዳኑ አህዛብን ደግሞ እነሱ በማለት ይገልጻል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ጴጥሮስም ለሃዋሪያትና ለሽማግሌዎች መናገሩን ጨረሰ አባቶቻችንም እኛም ልንሸከመው የማንጨለውን ቀንበር ለምን በሌሎች ላይ እንጭናለን አሁንስ እግዚያብሄርን ትፈታተናላቸሁ ጴጥሮስ የአይሁዳዊያን ለመን በአህዛብ ላይ የመገረዝን ቀንበር እንዲሸከሙ ያዟቸዋል አባቶቻችንም እኛም ብንሆን ጴጥሮስ ታዳሚያኑን የዕኛ እና የእኛ በሚለው ቃል ሲያካትታቸው እንመለከታለን፡፡
ነገር ግን እኛ እኛም በክርስቶስ ኢየሱስ ጸጋ እንደዳንን እናምናለን ጴጥሮስ የዳኑ አይሁዳዊያንን ከራሱ ጋር ቀላቅሎ እየጠራ ነው፡፡ ልክ እንደ እነርሱ ልክ የዳኑ አይሁድ ያለሁኑት እንደዳኑበት
ሁሉም የተሰበሰቡት ሐዋሪያት፣ ሽማግሌዎችና ሌሎች ማንነታቸው ያልተገለጠ ተሰብሰቢዎች እግዚአብሔር ሥራውን ሰራው እግዚያብሔር ሰራው በእነሱ በእነሱ ሚለው የሚያመለክተው ጳውሎስና በርናባስን ነው፡፡ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
አጠቃላይ መረጃ ያዕቆብ ለሓዋሪያትና በዚያ ለተሰበሰቡት ሸማግሌዎች መናገር ጀመረ እነሱ መናገር ካቆሙ በኋላ በርናባስና ጳውሎስ መናገራቸውን ካቆሙ ወይም ከጨረሱ በኋላ ከእነሱ በመምረጥ ከመካከላቸው በመምረጥ ሰዎች በእንድ የተከማቹ ሰዎች ስለ ስሙ ስሙ የሚያመለክተው እግዚያብሔርን ነው፡፡ አማራጭ ትርጓሜ፡ ስለራሱ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ያዕቆብ ከነብያት መጽሃፍ ከሆነው ከአሞጽ መፅሃፍ ጠቀሰ በዚህ እንስማማለን ይህንን እውነት እናረጋግጣለን እመልሳችኋለሁ…እግነባችኋለሁ…እንደገና እሰራታለሁ እኔ የሚለው በነቢያቱ በኩል ይናገር ነበረውን እግዚያብሔርን ነው የሚያመለክተው የዳዊትን ድንኳን መልሼ አነሳታለሁ ድንኳን የሚለው ቃል እዚህ ጋር ሚያመለክተው ስረው መንግስትን ነው አማራጭ ትርጓሜ ከዳዊት ስርወ መንግስት ውስጥ ቀጠዩን መርጫለሁ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
የፈረሰችውን እንደገና እገነባታለሁ በዚያም ቅሪታዎች እግዚያብሄርን ይፈልጋሉ የዳዊትን ስርወ መንግስት እመሰርታለሁ በዚያም ህዝቦቿ እግዚያብሄርን የሚፈልጉ ይሆናሉ ፍርስራሹን አድሳለሁ ፍርስራሽ የሚያመለክተው በአንድ ከተማ መፈራረስ ምክንያት የምናገኘው የወዳደቁ እናየሚበሰበሱ ነገሮች ነው ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ያዕቆብ ለሓዋሪያትና ለሽማግሌዎች መናገሩን ጨረሰ አህዛብን ልናስጨንቃቸው አይገባም አህዛብ እንዲገረዙና የሙሴንም እግ እንዲጠብቁ ልናስገድዳቸው አይገባም (
እኛ ልናስጨንቃቸው አይገባም ያዕቆብ እኛ በማለት ሽማግሌዎችንና ሓዋሪቱንም ጭምር ነው ሚያካትተው፡፡ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ ( ) ጣዖት…..ብልግና…የታነቀ… ደም ብልግና፣የታነቁ ህንስሳት ደም መጠጣትና መሰል ተግባራት ጣዖትን በማምለክ ስርዓት ውስጥ ያሉ ስነ ስርዓቶች ናቸው ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
በሙሉ ቤተክርስቲያኗ በሙሉ የሚለው ግነታዊ አገላለጽ በቤተክርስቲያኒቱ ያሉትን መዕምናን የሚገልጽ ነው ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
ይሁዳ የሚሉት በርስያን በኢየሩሳሌም ባለች ቤተክርስቲያን መሪ የነበረ ሰው ሲላስ በኢየሩሳሌም ባለች ቤተክርስቲያን መሪ የነበረ ሰው ላኳቸው/ሰደዷቸው ይሁዳ እና ሲላስን ላኳቸው ይህን ፃፎላቸው ሓዋሪያትሽማግሌዎችና በኢየሩስ አሌም የነበሩ አማኒያን ቃላችውን ጽፈው ላኩ፡፡ ይህ የሃዋሪያት ደብዳቤ መጀመርን ያበስራል፡፡ ሲሊሲያ በቆጵሮስ በስተሰሜን በኩል የምትገኝ የቱርክ ባህር ዳርቻ ቦታ ናት ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
አያያዥ አረፍተ ነገር ከኢየሩሳሌም ወደ አንጾኪያዊቷ የአህዛብ ቤተክርስቲያን የተላከው ደብዳቤ ቀጥሏል፡፡ የተወሰኑ ሰዎች አንዳንድ ሰዎች ለማንም ይህን ትዕዛዝ መስጠት አንችልም ይህንን ወጥተው እንዲሰብኩ እኛ ልናዛቸው አንችልም ስለዚህ ሁላችንም መልካም ሆኖ ታየን ሁላችንም ተስማማን ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
የሐዋርያት ሥራ 15፡27-29 አያያዥ ዓረፈተ ነገር ይህ ከኢየሩሳሌም ወደ አንጾኪያ ደብዳቤ መላክን ያስቀረ የመጨረሻ ክስተት ነው፡፡ ለእናነተ ደግሞ በቃላቸው ያንን ይነግሯችኋል እነሱ እራሳቸው በገዛ ቃላቸው ይነግሯቸዋል፡፡ ደም ይህ የሚያመለክተው የታረዱና የሞቱ እንስሳተን ደም መጠጣት ይመለከታል፡፡ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ ( የታነቁ ነገሮች ደሙ ሳይፈስ ታንቆ የተገደለ እንስሳ ሰላምታና ስንብት የስንብትና የሰላምታ ደብዳቤ
ስለዚህ እነርሱ፣ እነርሱ ይህንን በማደረጉ ጊዜ . . . እነርሱ ይህንን ካደረጉ በኋላ . . . እነርሱ ነጻ ወጡ በዚህ ክፍል ውስጥ "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ይሁዳን፣ ሲላስን፣ ጳውሎስን እና ባርናባስን ነው፡፡ ተለቀቁ "እንዲሄዱ ተፈቀደላቸው" ወይም "ተላኩ" ወደ አንጾኪያ እንዲወርዱ ይህ የከፍታ ለውጥን ያመለክታል፡፡ ይሁን እንጂ አይሁዳዊያን ወደ ኢየሩሳሌም የሚደረግ ጉዞ ወደ ከፍታ የሚደረግ ጉዞ አድርገው ይቆጥሩታል፡፡ በተመሳሳይ መልኩም ከኢየሩሳሌም የሚደረግ ጉዞን ወደታች የሚደረግ ጉዞ ያደርጉታል፡፡ ካነበቡት በኋላ ደስ አላቸው በዚህ ክፍል ውስጥ "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው በአንጾኪያ ያሉት አሕዛብ አማኞችን ነው፡፡ እንዲሁም ነቢያት ነቢያት እርሱን ወኪለው መናገር ይችሉ ዘንድ በእርሱ ስልጣን የተሰጣቸው ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እነርሱ ነብያት ከመሆናቸው የተነሣ፡፡" ወንድሞችን አበረታቷቸው "በአንጾኪያ የሚገኙ ወንድሞችን አበረታቷቸው"
ከእነሱ በኋላ…እነሱ ተላኩ እነሱ የሚለው የሚያመለክተው ሲላስናይሁዳን ነው፡፡ ለጥቂት ግዜ ለተወሰኑ ግዚያት ወይም ለተወሰኑ ሳምንታት ከወንድሞች በሰላም ተለይተው ሄዱ እነሱም ሲሄዱ አማኒያኑ በሰላም አሰናበቷቸው ሰላምታ ከወንድሞች ልክ በአንጾኪያ እንዳሉ ጓደኞች ይሁዳና ሲላስን ወደላኳቸው ኢሩሳሌም ቤተክርስቲያን ነገርግን በርናባስና ጳውሎስ ቆዩ በርናባስና ጳውሎስ ግን እዛው ሆኑ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
እስኪ እንመልከት እኛ እንደምንለው ወንደሞችን ጎበኙ እንዴት እንደሆኑ ተመልከቱ ከወንድሞች እውነት የያዙበትን መንገድና ከሁኔታቸው ተማሩ ከእነሱ ጋር ማርቆስ የተባለውን ዩሃንስን ወሰዱት ከጳውሎስና ከበርናባስ ጋር ማርቆስ የተባለውን ዩሃንስን ወሰዱት ጳውሎስ ግን ማርቆስን መያዙን እንደ ጥሩ ነገር አለያውም በጥሩ አለማየት ማለት መቃወም ማለት ነው፡፡ ማስፈንጠሪያውን ይመልከቱ
በፍጹም አለመግባባት በርናባስና ጳውሎስ ወደ መስማማት ሊመጡ አልቻሉም ሰለዚህ ተለያዩ ስለዚህ በርናባስና ጳውሎስ ተለያዩ እናም በመርከብ ሄዱ በመርከብ ተጓዙ በወንድሞች በአንፆኪያ ባሉ አማኒያን በሲሪያና በሲሊሲያ በኩል ሄዱ ቤተክርስቲያንን አጠናከሩ ቤተክርስቲያንን በመንፈሳዊ ነገር እንድትተነክር አደረጉ፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ይህ የታሪኩ ክፍል ጳውሎስ ከሲላስ ጋር ያደረገው ጉዞ የተዘገበበት ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ ጢሞቴዎስ ከጳውሎስ እና ከሲላስ ጋር በመሆን ያደረጋቸውን ነገሮች መዘገብ ይጀምራል፡፡ ቁጥር 1 እና 2 ስለ ጢሞቴዎስ የኃላ ታሪክ መረጃ ይሰጠናል እነሆ “እነሆ” የሚለው ቃል ታሪኩ ስለአንድ አዲስ ሰው መዘገብ እንደጀመ ያሳየናል፡፡ በቋንቋችሁ እንዲህ ያለውን ነገር ማድረግ የሚቻበት መንገድ ይኖራል፡፡ የአንድ አይሁዳዊ አማኝ እናት "በክርስቶስ ያመነችው የአንዲት አይሁዳዊት ሴት እናት" ጥሩ ስም ያለው "ጢሞቴዎስ ጥሩ ስም አለው" ወይም "አማኞች ስለእርሱ መልካም መልካም ነገሮችን ይናገራሉ" ጳውሎስ ከእርሱ ጋር እንዲሄድ ይፈልጋል፤ ስለዚህም ከእርሱ ጋር ወሰደው "ጳውሎስ ጢሞቴዎስ ከእርሱ ጋር እንዲጓዝ ስለሚፈልግ ጢሞቴዎስን ከእርሱ ጋር ወሰደው፡፡" በዚህ ቁጥር ላይ በሦስተኛ መደበኛ ነጠላ ቁጥር የተገለጡት ሁሉ (እርሱ) የሚያለክቱት ጢሞቴዎስን ነው፡፡ አባቱ የግሪክ ሰው ነበር እንደ ግሪካዊ ሰው የጢሞቴዎስ አባት ጢሞቴዎስ እንዲገረዝ አላደረገውም ነበር፡፡ ስለዚህም ጳውሎስ ጢሞቴዎስ አስገርዞታል፡፡ ብዙ ጊዜ ግርዘት የሚፈጸመው እንደ ጳውሎስ ባሉ በአይሁድ መምህራን አማካኝነት ነው፡፡
አብረው ሄዱ በዚህ ክፍል ውስጥ “እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን፣ ሲላስን እና ጢሞቴዎስን ነው፡፡ እነርሱ ይታዘዙ ዘንድ "የቤተ ክርስቲያን አባላት ይታዘዙት ዘንድ" ወይም "አማኞች ይታዘዙት ዘንድ" በኢየሩሳሌም ባሉ ሐዋርያት እና ሽማግሌዎች አማካኝነት የተጻፉትን ነገሮች ይታዘዙ ዘንድ አማራጭ ትርጉሞች: "በኢየሩሳሌም ያሉት ሐዋርያት እና ሽማግሌዎች የጻፏቸው ነገሮች" ቤተ ክርስቲያን እየበረታች ሄደች አማራጭ ትርጉም: "ጳውሎስ፣ ሲላስ እና ጢሞቴዎስ ቤተ ክርስቲያን አበረቱ"
በፍርግያና በገላትያ እነዚህ አከባቢዎች በኢስያ ውስጥ የሚገኙ ናቸው፡፡ በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት እንዳይሄዱ ተከለከሉ አማራጭ ትርጉም፡ "መንፈስ ቅዱስ እንዳይሄዱ ከለከላቸው" ወይም "መንፈስ ቅዱስ እንዲሄዱ አልፈቀደላቸውም" በሚስያ . . . ቢታኒያ እነዚህ በሲስያ ውስጥ የሚገኙ ሁለት ተጨማሪ አከባቢዎች ናቸው፡፡ የኢየሱስ መንፈስ "መንፈስ ቅዱስ"
ጳውሎስ ራዕይ አየ ራዕይ ከሕልም ይለያል፡፡ ጠሩት "ጳውሎስን ለመኑት" ወይም "ጳውሎስ እንዲመጣላቸው ጠየቁት" እርዳን በዚህ ሥፍራ ላይ "እኛ" የሚለው ቃል ሌሎችን የሚያገል እና ጳውሎስን የማያካትት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እኔን እና በመቅዶኒያ ያሉትን ሰዎች እርዳ" ወጣን በዚህ ሥፍራ ላይ "እኛ" የሚለው ቃል ሁሉን የሚያቅፍ ሆኖ ጳውውሎስን እንዲሁም የሐዋርያት መጽሐፍ ጸሐፊ የሆነውን ሉቃስን የሚያካትት ነው፡፡ እግዚአብሔር ጠርቶናል በዚህ ሥፍራ ላይ "እኛ" የሚለው ቃል ሁሉን የሚያቅፍ ሆኖ ጳውውሎስን እንዲሁም የሐዋርያት መጽሐፍ ጸሐፊ የሆነውን ሉቃስን የሚያካትት ነው፡፡ ለእነርሱ ወንገል ለመስበክ "ለመቅዶኒያ ሰዎች ወንጌልን እንሰብክ ዘንድ"
አጠቃላይ መረጃ: ቁጥር 13 ሊዲያ የተባለችው ሴት ታሪክ የሚጀምርበት ነው፡፡ ይህ አጭር ታሪክ በጳውሎስ ጉዞ ውስጥ የተከናወነ ነው፡፡ አደረገን በዚህ ሥፍራ ላይ "እኛ" የሚለው ቃል ሁሉን የሚያቅፍ ሆኖ ጳውውሎስን እንዲሁም የሐዋርያት መጽሐፍ ጸሐፊ የሆነውን ሉቃስን የሚያካትት ነው፡፡ ሳሞትራቄ . . . ናጱሌ እነዚህ በፊልጵስዮስ አቅራቢያ የሚገኙ ከተሞች ናቸው፡፡ የሮም ግዛቶች ሮማዊያን በጦርነት አሸንፈው በዚያን ጊዜ የያዝዋቸው ሥፍራዎች ሲሆኑ በተለይም ወታደሮች የሠፈሩባቸው ቦታዎች ናቸው፡፡
አያያዥ ዓረፈተ ነገር: ይህ ስለ ሊዲያ የተነገረው ታሪክ ማጠቃለያ ነው፡፡ ሊዲያ የተባለች እንዲት ሴት ነበረች "ሊዲያ ተብላ የሚትጠራ አንዲት ሴት ነበረች" የድሪ ልብስ ትሸጥ ነበር "የድሪ ልብ ነጋዴ ናት" እግዚአብሔርን የሚያመልክ ሰው እግዚአብሔርን የሚያመልክ ተብሎ የሚጠራ ሰው አሕዛብ ሆኖ ለእግዚአብሔር ምስጋናን የሚያቀርብ እና እርሱን የሚከተል ሆኖ ሁሉንም አይሁድ ሕግጋትን የመማይከተል ሰው ማለት ነው፡፡ አድመጡን "የሚንናገረውን ነገር ታዳምጥ ነበር" በጳውሎስ የተናገራቸውን ነገሮች "ጳውሎስ የተናገራውን ነገሮች" እርሷ እና ቤተሰቧ በሙሉ በተጠመቁ ጊዜ "ሊዲያን እና የቤተሰቧን አባላት ባጠመቁ ጊዜ"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ በጳውሎስ ጉዞ ውስጥ የተከናወነውን አጭር ታሪክ መጀመሪያ ነው፡፡ ይህ በታሪኩ ውስጥ የመጀመሪያው ድርጊት ነው፡፡ ታሪኩም ስለ አንድ ወጣት ጠንቋ ነው፡፡ አንድ ወጣት ሴት "አንድ ወጣት ሴት ነበረች" የጥንቆላ መንፈስ አንድ ክፉ መንፈስ ስለ ሰዎች የወደፊት ሁኔታ ብዙ ጊዜ ይነግራት ነበር፡፡ የወደፊቱን በመነናገር ለጌታዋ ብዙ ገንዘብ ታስገኝ ነበር ይህ ስለወጣቷ የኃላ ታሪክ መረጃ ነው፡፡ በእርሷ በጣም ከመበሳጨቱ የተነሳ "በእርሷ ከመበሰጫቱ የተነሣ" ወይም "እርሷ በሚታደርገው ነገር በጣም አስቸገራቸው" ወደ ኋላ ዞሮ "ጳውሎስ ፊቱን አዙሮ" ወይም "ከኋላዋ ወዳለችው ሴት ፊቱን አዙሮ" ወዲያ ከእርሷ ውስጥ ወጣ "መንፈሱም ወዲያው ከእርሷ ውስጥ ወጣ"
ጌታዋም የባሪያይቱ ጌታ የገንዘብ ማግኛ ምንጩ/ተስፋው ይህ ሴትቱ የነበራትን የመጠንቆል ችሎታ እና ሰዎች ስለትንቢቷ ይከፍሉ የነበረውን ነገር የሚያመለክት ነው፡፡ ጎተቷቸው ጌቶቹ “ጳውሎስን እና ሲላስን” ጎተቷቸው ይሁን እንጂ የቡድኑ አባላት የሆኑትን ሉቃስን እና ጢሞቴዎስን ግን አልነኳቸውም፡፡ በባለስልጣናት ፊት "በባለስልጣናት ፊት አቀረቧቸው" ወይም "በባለስልጣናት ይፈረድባቸው ዘንድ" ወደ ባለስልጣናቱ ፊት ባቀረቧቸው ጊዜ እንዲህ አሉ "ጌቶቹ ጳውሎስን እና ሲላስን ካቀረቧቸው በኋላ አለቃው እንዲህ አለ" ያስተምሩ ነበር "ጳውሎስ እና ሲላስ ያስተምሩ ነበር" በሕግ ያልተፈደልን ጌቶች እነርሱ ሮማዊያን እንደመሆናቸው መጠን ይህ ነገር ለእነርሱም አለመፈቀዱን ለማሳየት ተጠቅሞበታል፡፡
ፈራጆቹም ልብሳቸውን ቀደዱ "ፈራጆቹ የጳውሎስን እና የሲላስን ልብስ ቀደዱ" በዱላ ይቀጠቀጡ ዘንድ አዘዘ አማራጭ ትርጉም: "ወታደሮቹን ጳውሎስን እና ሲላስን በዱላ ይቀጠቅጧቸው ዘንድ አዘዙ" አውጥተው ወረወሯቸው "ፈራጆቹ ጳውሎስን እና ሲላስን አሰሯቸው" ወይም "ፈራጆሱ ወታደሮቹን ጳውሎስን እና ሲላስን ያስሯቸው ዘንድ አዘዙ" የወይህኒ ቤት ጠባቂዎቹን ጥንቃቄ ይጠብቋቸው ዘንድ አዘዙ የወህኒ ጠባቂዎች በእስር ወይም ወህኒ ቤት ውስጥ ያሉ ሰዎችን የሚጠብቁ ሰዎች ናቸው፡፡ “የወህኒ ቤት ጠባቂዎች እነዚህ ሰዎች አምልጠው እንዳይወጡ በጥንቃቄ ይጠብቋቸው ዘንድ አዘዙ፡፡ (UDB) አሠሯቸው "አሠሯቸው" ግንድ አንድ ሰው በተገቢው መንገድ እንቅስቃሴ እንዳያደረግ የሚያግድ ቀዳዳዎች የተበጁለት የግንድ ቁራጭ ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ይህ በታክ ውስጥ ሁለተኛው የተከናወነው ነገር ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ጳውሎስ እና ሲላስ እንዲሁም የወህኒ ጠባቂው ተካተዋል፡፡ አደመጣቸው በዚህ ክፍል ውስጥ “እነርሱ” የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው ወደ እግዚአብሔር በመጸለይ እና ዝማሬን በማቅርብ የሚገኙትን ጳውሎስን እና ሲላስነን ነው፡፡ በዚህም ምክንያት የእስር ቤቱ መሠረት ተናወጠ "ይህም የእስር ቤቱን መሠረት አናወጠ" ሁሉም የታሠሩበት ሠንሠለት ተፈታ "የሁሉም ሠንሠለት ተፈታ"
ራሱን ሊያጠፋ ነበር የእስ ቤቱ ጠባቂ እስረኞች እንዲያመልጡ በማድረጉ ምክንያት የሚደርስበተን ቅጣት ከመቀበል ይልቅ ራሱን ለማጥፋት መረጠ፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ራሱን ለማጥፋት ዝግጁ ነበር፡፡" እኛ ሁላችብ በዚህ አለን በዚህ ክፍል ውስጥ “እኛ” የሚለው ቃል ሁሉም የሚያካትት ነው፡፡ ጳውሎስን፣ ሲላስን እና ሌሎች እሰረኞችን ያካትታል፡፡
በፍጥነት ወደ ውስጥ ሮጦ ገባ "ወደታሠሩበት በፍጥነት ገባ" በጳውሎስ እና በሲላስ ፊት በግንባሩ ተደፋ የወህኒ ጠባቂው በጳውሎስ እና ሲላስ ፊት በግንባሩ በመደፋት ራሱን ዝቅ አደረገ፡፡ ወደውጪ አወጣቸው "ከታሠሩበት ክፍል አወጣቸው"
አጠቃላይ መረጃ: በዚህ ሥፍራ “እነነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን እና ሲላስን ነው፡፡ በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ የወህኒ ቤት ጠባቂው ጳውሎስን እና ሲላስን ወደ መኖሪያ ቤቱ ይዞዋቸው ሄደ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በእርሱ ቤት ውስጥ፡፡" እርሱ እና የእርሱ ቤተሰቦች ሁሉ ተጠመቁ አማራጭ ትርጉም፡ "ጳውሎስ እና ሲላስ የወህኒ ቤት ጠባቂውን እና የቤተሰቡን አባላት ሁሉ አጠመቋቸው" እርሱ . . . እርሱ . .. እርሱ ይህ ተውላጠ ስም የሚመለክተው የወህኒ ቤት ጠባቂውን ነው፡፡ ሁሉም በማመናቸው ምክንያት "የቤተሰቡ አባላት በሙሉ በማመናቸው ምክንያት"
አጠቃላይ መረጃ: አጠቃላይ መረጃ: ይህ በታሪኩ ውስጥ የመጨረሻው ክፍል ነው፡፡ ታሪኩም የጳውሎስ እና የሲላስ ከእስር ቤት መፈታትን የተመለከተ ነው፡፡ ቀን በሆነ ጊዜ ይህ አዲስ ታሪክ ጅማሬ መሆኑን ይነገርናል፡፡ መልእክት ላኩ "መልዕክት ላኩ" ወይም "ትዕዛዝ አስተላለፈ" እነዚያን ሰዎች ልቀቋቸው "እነዚያን ሰዎች ፍቷቸው" ወይም "እነዚያ ሰዎች እንዲሄዱ ፍቀዱላቸው" ውጡ "ከእስር ቤት ውጡ"
እንዲህም አላቸው "ለዘበኞቹ እንዲህ አላቸው" ገዥዎቹ በብዙዎች ዘንድ ይታወቃሉ "ገዥዎቹ በብዙዎች ዘንድ ይታወቁ ነበር" ደበደቡን እኛን በዚህ ሥፍራ “እኛ” የሚለው ቃለል ጳውሎስን እና ሲላስን ብቻ የሚያካትት ይሆናል፡፡ አይ በጭራሽ በዚህ ሥፍራ ጳውሎስ ለገዥዎቹ ወይም ለከተማይቱ አስተዳዳሪዎች መለስ ሰጠ፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ ጳውሎስ ያናገረው ግን የእስር ቤት ኃላፊውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "በጭራሽ አይሆንም!" ሮማዊያን ይህ የግዛቱ ሕጋዊ ዜግነት ያላቸውን ነው፡፡ ዜጋ መሆን ያለመገረፍ እና በሕግ ፍት በትክክል የመሰማት መብትን ያጎናጽፋል፡፡ የከተማይቱ መሪዎች ጳውሎስን እና ሲላስን እንዴት እንዳገላቷቸው የግዛቱ መሪዎች ይሰማሉ ብለው ፈርተው ነበር፡፡ እንዲመጡ ፍቀዱላቸው "የከተማይቱ መሪዎች ልመጡ ይገባል" ገዥዎቹም መጥተው ለመኗቸው "ገዥዎቹ መጥተው ጳውሎስን እና ሲላስን ለመኗቸው" ባመጧቸው ጊዜ "ገዥዎቹ ጳውሎስን እና ሰሲላስን ባመጧቸው ጊዜ"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ ስለጳውሎስ እና ሲላስ መታሠር የመጨረሻ የታሪኩ ክፍል ነው፡፡ (ተመልከት: [[End of Story]]) የሊዲያ ቤት "የሊዲያ መኖሪያ ቤት" አበረታቷቸው "ጳውሎስ እና ሲላስ ወንዶሞችን አበረታቱ" ወይም "ጳውሎስ እና ሲላስ አማኞችን አበረታቱ"
አጠቃላይ መረጃ: ለጳውሎስ እና ሲላስ ሲጓዙ የሚያሳየው ታሪክ ሌላኛው ክፍል ነው፡፡ አሁን በተሰሎንቄ ናቸው፡፡ ጢሞቴዎስ እና ሉቃስ ከእነርሱ ጋር የሉም፡፡ በዚያ አለፉ "በዚያ በኩል አልፈው ሄዱ" በአንፊጶልና በአጶሎንያም ከተሞች እነዚህ የመቅዶኒያ አከባቢ የሚገኙ ከተሞች ናቸው፡፡ እንደ ልማዱ ጳውሎስ ብዙ ጊዜ እሁድ እሁድ አይሁዳዊያን ወደሚሰበሰቡበት ወደ ምኩራብ አዘውትሮ ይሄዳል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “እንደ ልማዱ” ወይም “ብዙ ጊዜ እንደሚያደርገው፡፡" ወደ እነርሱም ሄዶ በዚህ ሥፍራ ላይ "እነርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ምኩራብን እና በዚያ የሚሰበሰቡትን አይሁዳዊያንን ነው፡፡ ከእነርሱ ጋር ይከራከር ነበር "በምኩራብ ውስጥ ካሉት አይሁዳዊያን ነገር ይከራከር ነበር" ወይም "በምኩራብ ውስጥ ካሉት አይዳዊያን ጋር ይወያይ ነበር"
ቅዱሳት መጻሕፍትን ከፍቶ አማራጭ ትርጉሞች 1) "ሰዎች እርሱ የሚያስተምረውን ትምህርት መረዳት ይችሉ ዘንድ ጳውሎስ በግልጽ ቅዱሳት መጽሐፍትን ያብራራላቸው ነበር" ወይም 2) "ጳውሎስ ቅዱሳት መጻሕፍት ወይም ጥቅል መጻሕፍትን ከፍት ነበር፡፡" እንዲህ መሆን ይባዋልና "ይህ የዕቅዱስ አካል ነው" ወይም "በዚህ መልኩ ሊሆን ይገባዋል" እንገና ተነሣ "እንደገና ሕያው ሆነ" አይሁዳዊያን የእርሱ ንግግር አሳመናቸው "አይሁዳዊያንን አመኑ" ወይም "አይሁዳዊያን አመኑ" ጳውሎስም ከእነርሱ ጋር ተቀላቀለ "ጳውሎስም ከእነርሱ ጋር ሕብረት ማድረግ ጀመረ" የተሰጡት ግሪኮች ምንም እንኳ በመገረዝ አይሁዳዊያን ሳይሆኑ እንዲሁ እግዚአብሔርን ያመልኩ የነበሩት አይሁዶች ታላቅ ሕዝብ "ትልቅ ሕዝብ"
ተነድቶ
"በ . . . ተነድቶ"
የሆኑ መጥፎ ሰዎች
በዚህ ስፍራ ላይ”ሰዎች” ተብለው የተጠቀሱት ወንዶችን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "መጥፎ ወንዶች፡፡"
ከገቢያ ቦታ
ይህ የተለያዩ ቢዝነሶች፣ የተለያዩ ነገሮች እንስሳት ግዥ እና ሽያጭ ወይም የተለያዩ ግልጋሎቶች የሚሰጡበት ሥፍራ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በመስቀል አደባባይ" (UDB).
ከተማይቱን
"ከተማይቱ . . . እንዲትሆን አደረገ"
ቤቶችን እያወከ
"መኖሪያ ቤቶችን በኃይል እያጠቃ"
ሊያመጡት ፈለጉ
ይህ ተውላጠ ስም የማያምኑ ሰዎችን እና በገቢያ ሥፍራ ያሉትን ክፉ ሰዎችን ይወክላል፡፡
ወደ ሰዎች ዘንድ አመጡት
"ወደ መንግስት ወይም በማህረሰቡ ላይ ስለተፈጠረው ተጽእኖ ውሳኔ ለመስጠጥ የተሰበሰቡት ሕጋዊ ዜግነት ያላቸው ሕጋዊ ወደሆኑት ቡድኖች"
በባለስልጣናቱ ፊት
"ባለስልጣናቱ ባሉበት"
እንዲህ ያደረጉት እነዚህ ሰዎች
የአይሁድ መሪዎች ስናገሩ “እነዚህ ሰዎች” በማለት የተናገሩት ስለ ጳውሎስ እና ሲላስ ነው፡፡
ዓለም ሁሉ ገለባብጠዋል
ይህ ሀረግ በሌላ አገላለጽ ጳውሎስ እና ሲላስ ከፍተኛ ኹከት አስነስተዋል ማለት ነው፡፡ የአይሁድ መሪዎች የጳውሎስን እና የሲላስን በትምህርታቸው ያላቸው የተጽእኖ አድማስ አጋነዋል፡፡ አማራጭ ትርጉሞች፡ “ከፍተኛ ኹከት አስነስተዋል፡፡”
ኢያሶንን ተቀበሉት
ይህ ኢያሶን ከጳውሎስ ኹከት ፈጣር መልዕክት ጋር የሚስማማ ሰው መሆኑን የሚያሳይ ሀረግ ነው፡፡
በጣም ተጨንቀው ነበር "ፈርተዋል" ወይም "አእምሮዋቸው ተጨንቋል" የገንዘብ ዋስ ጠርተው ይህ ገንዘብ መልካም ባሕርን እንዲሚያሳዩ ቃል መግባትን የሚሳይ ገንዘብ ነው፡፡ ሁሉ ነገር በተገቢው መንገድ ከሄደ ተመላሽ የሚደረግ ሲሆን ወይም መጥፎ ባሕርይ ቢከሰት ግን የጠፋውን ንብረት ለመተካት የሚውል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ዋስትና የሚሆን ነገር አስዘው” (UDB)፡፡ ሌሎቹም "ከኢያሶን ውጪ ያሉት አማኞች" እንዲሄዱ ፈቀዱላቸው "ባለስልጣናቱ ኢያሶንን እና ሌሎች ያሠሯቸውን አማኞችን ለቀቁ"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ ስለጳውሎስ እና ሲላስ ታሪክ ጉዞ ሌላኛው የታሪኩ ክፍል ነው፡፡ አሁን ያሉት በቡሪያ ነው፡፡ ወንድሞች በዚህ ሥፍራ “ወንድሞች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ወንዶች እና ሴቶች አማኞች ነው፡፡ የተማሩት “ለማድመጥ ፈቃደኞች” የሆኑት በባለስልጣን እና ሀብታም ቤተሰቦች ውስጥ ለተወለዱት ሰዎች አዳዲስ ሀሳቦችን ማድመጥ ይኽንን ያህን የሚያስፈራ ነገር አልነበረውም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ልባቸው የተከፈተ” ወይም “ለመስማት ይበልጥ ፈቃደኞች የሆኑ፡፡" ቃሉት ተቀበሉ "ትምህርቱን አደመጡ" በሙሉ የአእምሮ ዝግጁነት እነዚህ የቤሪያ ሰዎች ጳውሎስ ከቅዱሳት መጽሐፍት እየወሰደ የሚያስተምረውን ትምህርት ለመመር የተዘጋጁ ነበሩ፡፡ ቅዱሳት መጽሐፍትንም በየቀኑ ይመረምሩ ነበር "በጥንቃቄ በማንበብ ጠቃሚ የሆኑትን የቅዱሳት መጻሕፍት ክፍሎች በጥንቃቄ በየዕለቱ ይመረምሩ ነበር"
የተማሩትን "የተነገራቸውን" ወይም "ያወቁትን" ወይም "የሰሙትን" (UDB) ወደዚያ ሄደው ኹከት አስነሱ "ወደዚያ በመሄድ በጠበጡ" ወይም "ወደዚ በመሄድ አወኳቸው" ሕዝቡን አወኩት "በሰዎች መካከል ፍርሃትን ለቀቁ" ወንድሞች በዚህ ሥፍራ ላይ “ወንድሞች” የሚለው ቃል አማኝ ወንድሞችና እህቶችን የሚያመለክት ነው፡፡ ጳውሎስን ይመራ የነበረው "ከጳውሎስ ጋር አብሮ ይጓዝ የነበረው" ወይም "ከጳውሎስ ጋር አብሮ ይሄድ የነበረው"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ ስለጳውሎስ እና ሲላስ ጉዞ ታሪክ ሌላኛው ክፍል ነው፡፡ ጳውሎስ አሁን የሚገኘው በአቴንስ ነው፡፡ በዚህም ሆኖ ሲላስና ጢሞቴዎስ ወደ እርሱ ዘንድ እንዲመጡ ይጠብቃል፡፡ መንፈሱ ታወከ "ተጨነቀ" ወይም "በጣም ታወከ" ወይም "በጣም ተጨነቀ" (UDB) ተከራከረ ይህ ግሥ ከሰባኪው አንጻር ሳይሆን ከአድማጮቹ ዘንድ ብዙ ክርክር እንደነበረ ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ተከራከረ" ወይም "ተወያየ፡፡" በገቢያ ሥፍራ ይህ የተለያዩ ቢዝነሶች፣ የተለያዩ ነገሮች እንስሳት ግዥ እና ሽያጭ ወይም የተለያዩ ግልጋሎቶች የሚሰጡበት ሥፍራ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በመስቀል አደባባይ" (UDB).
ኤፊቆሮስ . . . ፈላስፎች እነዚህ ሰዎች ሁሉ ነገር በእድል የሆነ ነው በማለት ያምናሉ፡፡ አማልክት ራሳቸውን በማስደስት የተጠመዱ በመሆናቸው ምድርን ለማስተዳደር ግድ አይላቸውም፡፡ ትንሳኤ አካልን አይቀበሉም፡፡ እስቶይክ ፈላስፋዎች እነዚህ ሰዎች ነጻነት የሚገኘው ራሰን ከእድል በማላቀቅ ነው ብለው ያምናሉ፡፡ ሰዎችን የሚወድን አምላክ አይቀበሉም እንዲሁም በትንሳኤ ሙታን አያምኑም፡፡ ተሟገቱት "ከጳውሎስ ጋር ተከራከሩ" አንዳንዶቹም እንዲህ አሉ "አንዳዶቹ ፈላስፎች አንዲህ አሉ" ይህ ለፍላፊ ከዬት ነው የመጣው "ለፍላፊ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጥራጥሬ የሚለቃቅም ወፍን ነው፡፡ ይህ ቃል አሉታዊ በሆነ መልኩ ሀሜት የሚያወራን ሰው ለማመልከት ይውላል፡፡ ፈላስፎቹ ስለጳውሎስ ስናገሩ ለመስማት እንኳ ይህንን ያኸል ግድ የሚያሰኝ መረጃ የለውም ብለው ተናግረዋል፡፡ አንዳንዶቹ ደግሞ እንዲህ ብለዋል "ሌሎች ፈላስፎች እንዲህ ብለዋል" ሰባኪ ይመስላ "አዋጅ የሚነግር ሰው ይመስላል" ወይም "መልዕክቱን ለማሰራጨት የተላከ ሰው ይመስላል" ስለእንግዳ አማልክት ይናገራል ይህ “የማይገባ ማለት ሳይሆን” “አዲስ” ማለትም የግሪክ እና የሮማዊያን አማልክት ውጪ የሆነ አምላክ ማለት ነው፡፡ .
ጳውሎስን ወስደው "ኤፊቆሮስ እና የስቶይክ ፈላስፎች ጳውሎን ወስደው" ወደ አርዮስፋጎስ በአቴንስ ከተማ ውስጥ የሚገኝ ተራራማ ስፍራ ሲሆን የአቴን ከፍተኛው ፍድ ቤት ይገኝ የነበረው በዚያ ነበር እነዚህ ነገሮች ምን እንደሆነ ልናውቅ እንወዳለን አሉት በዚህ ሥፍራ "እኛ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ፈላስፎቹን ብቻ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እየተናገርካቸው ያሉትን ነገሮች ሰምተን የራሳችንን ቢያኔ ልንወስድ እንወዳለን፡፡" የአቴና ሰዎች ሁሉ ሆይ "የአቴና" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከቴና ከተማ የመጡ ሰዎችን ነው፡፡ ይህች ከተማ ከመቂዶኒያ (ከአሁኗ ግሪክ) አቅራባ ያለች ከተማ ናት፡፡ እንዲሁም እንግዶች የሆናችሁ እንግዶች" ወይም “ለአቴና ማህበረሰብ አዲስ የሆኑትንም” ጊዜያቸውን ያሳለፉ "ጊዜያቸውን ይቀጠሙ " ወይም "ከእርሱ ጋር አሳለፉ" አዲስ ነገርን በመናገር ወይም በማድመጥ "አዳዲስ የፍልስፍና ሀሳቦችን" ወይም "ለእነርሱ አዲስ የሆነውን ነገር በመናገር" (UDB)
አጠቃላይ መረጃ: ጳውሎስ በአርዮስፋጎስ ለነበሩት ፈላስፎች ንግግሩን እንዲህ በማለት ነው የጀመረው፡፡ በሁሉም ነገር ሃይማኖተኞች ናችሁ ጳውሎስ ኤናዊያን በአደባባይ አማልክቶቻቸውን በጸሎት፣ መሰዊያዎችን በመሥራት እና መስዋእትን በመሰዋት እንደሚያከብሩ በመናገር፡፡ ስዘዋወር "ምክንያቱም ከቦታ ቦታ ስዘዋወር" ለማይታወቅ አምላክ አማራጭ ትርጉሞች 1) "የሆነ የማይታወቅ አምላክ" ወይም 2) "ለማያውቁት ማንኛውም አምላክ፡፡"
ዓለም በአጠቃላይ ትርጉሙ “ዓለም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰማይን እና ምድርን እንዲሁም በውጡ ያሉትን ነገሮች ሁሉ ነው፡፡ እርሱ ጌታ በመሆኑ ምክንያት በዚህ ሥፍራ ላይ "እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስ እያብራራ ያለውን የማይታወቅ አምላክን ሲሆን ይህንን ጳውሎ ጌታ እግዚአብሔርን ነው ይላቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እርሱ ጌታ ስለሆነ፡፡" በእጆች የተሠራ "በሰዎች ጥረት የተሠራ" የሚገለገለው በዚህ ሥፍራ ላይ "የሚገለገለው" የሚለው ቃል የሚያመለክተው አንድ ዶክተር በሽተኛው ጤናማ እንዲሆን የሚያደርገውን ነገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ይጠነቀቅለታል፡፡" በሰዎች እጅ "በሰው ልጆች እጅ" ምክንያቱም እርሱ ራሱ "ምክንያቱም እርሱ ራሱ"
አንድ ሰው አማራጭ ትርጉሞች 1) "አንድ ሰው የሚለው የሚያመለክተው እግዚአብሔር የፈጠረውን አዳምን ነው" ወይም 2) "እግዚአብሔር የፈጠራቸቸውን አዳምን እና ሔዋንን ልያካትት ይችላል፡፡" እርሱ ሁሉንም ነገዶች ፈጥሯል "እግዚአብሔር ሁሉንም ነገዶች ፈጥሯል" እነርሱ . . . እነርሱ ይህ ተውላጠ ስም በምድር ላይ የሚኖሩ ነገዶችን ሁሉ የሚያመለክት ነው፡፡ ስለዚህ ይህ ቃል ከዚህ በፊት የተነገረብ አንዲ ዓረፍተ ነገር የሚያመለክት ሲሆን ከዚህ በፊት ከተነገረው ዓረፈተ ነገር የተነሣ፡፡ እግዚአብሔርን ይፈልጉታል "እግዚአብሔርን ይፈልጉታል" ወደ እርሱ ለመድረስ ይፈልጋሉ "እርሱን ለማግኘት ከፍተኛ ፍላጎት አላቸው" እርሱም ከእርሱ የራቀ አይደለም ጳውሎስ ያነሰውን ነጥብ ለማጎላት ሲል ማለት ከሚፈልገው ነገር ታቃራኒ የሆነ ነገር ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እርሱ ለእነርሱ በጣም ቅርብ ነው፡፡" ከእያንዳዳችን በዚህ ሥፍራ ላይ ጳውሎስ ራሱን፣ አድማጮቹን እና ሁሉንም ነገዶች በዚህ “እኛ” በሚለው ቃል ውስጥ አካቷል፡፡
ምክንያቱም በእርሱ "ምክንያቱም በእግዚአብሔር" እንኖራለን እንቀሳቀስማለን በዚህ ሥፍራ ላይ ጳውሎ አድማጮቹን ከራሱ ጋር ቀላቅሎ ይናገራል፡፡ እኛም የእርሱ ልጆች ነን በዚህ ሥፍራ ላይ “ልጆች” የሚለው ቃል የቅርብ ልጆች የሆኑትን የሚያመለክት አይደለም፡፡ ከቅድመ አያቶቻቸው ጋር የሚያመሳስላቸው ነገር አለ ማለት ነው፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥ “የእርሱ” የሚለው ቃል ማንን እንደሚያመለክት ግልጽ አይደለም፡፡ መለኮትነቱ በዚህ ሥፍራ ላይ “መለኮት” የሚለው ቃል የእግዚእሔር ባሕርይ የሚያመለክት ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ACT 17:22 ላይ የጀመረውን በአርዮስፋጎስ ለነበሩት ፈላስፎች ያደረገውን ንግግር ያጠናቅቃል፡፡ ስለዚህም ይህ ቃል ከዚህ በፊት በተነገረው ቃል ምክንያት የሚሆን ነገር የሚያሳይ ነው፡፡ ያለማወቅ አማራጭ ትርጉሞች 1) "ስለ አንድ ነገር እንዲሁ አለማወቅ" ወይም 2) "ሆን ብሎ አለመቀብል፡፡" ዓለም በዚህ ሥፍራ ላይ “ዓለም” የሚለው ቃል በዓለም ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ በሰው አማካኝነት መረጦአል "በሰው አማካኝነት እግዚአብሔር መርጦዋአል" እግዚአብሔር በዚህ ሰው አማካኝነት አረጋግጧል "እግዚአብሔር ይህንን ሰው እንደመረጠው አሳይቷል"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ይህ ጳውሎስ በአቴና ስለነበረው ቆይታ የሚተሪከው ክፍል ማብቂያ ነው፡፡ (ተመልከት: [[End of Story]]) የአቴና ሰዎች በአርዮስፋጎስ የነበሩትን እና ጳውሎስን እስከ አሁን ስሰሙት የቆዩት ሰዎች አንዳዶቹ ቀለዱበትl እነዚህ ሰዎች ሰው ከሞተ በኋላ ተመልሶ ወደ ሕይወት ይመጣል የሚለውን የማያምኑት ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “አንዳንዶቹ በጳውሎስ ላይ ተሳለቁበት” ወይም “አንዳንዶቹ በጳውሎስ ላይ ሳቁበት፡፡” እንሰማሃለን በዚህ ክፍል ውስጥ "እኛ" የሚለው ቃል ጳውሎስ የሚናገረውን ነገር ለመስማት ፍላጎት ያላቸውን የአቴና ሰዎችን ያመለክታል፡፡ እነዚህ ሰዎች በቀጥታ ለጳውሎስ ይናገሩት ነበር፡፡ ነገር ግን ጳውሎስን የእነርሱ ቡድን አድርገው አልተቀበሉትም ነበር፡፡ በአርዮስፋጎስ ያለው የፍርድ ቤት ፈራጅ ዲዮናስዮስ ደማሪስ የሚሉአትም አንዲት ሴት ዲያናስዮስ የአንድ ወንድ ስም ነው፡፡ Dionysius is a man's name. አርዮፓጌት የሚለው ቃል የሚያሳየው ዲዮናስዮስ በአርዮፋጎስ ፈራጅ የሆነውን ሰው ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ ይህ ከጳውሎስ የጉዞ ታሪኮች መካከል አንዱ ነው ፤በዚህ ጊዜ ጳውሎስ በቆሮንጦስ ከተማ ነው ያለው፡፡በዚህ ታሪክ ውስጥ አቂላ እና ጵርስቅላ የተካተቱ ሲሆን ቁጥር 2 እና 3 ላይ ስለ እነርሱ የጀርባ ታሪክ መረጃ ተካቷል፡፡ ከዚህ በኋላ በአቴና ከተከናወነው ድርጊት (ሁኔታ ) በኋላ በዚያ አገኘው ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉ አማራጮች:-1)በዚያ ጳውሎስ በድንገት አገኘው 2)በዚያ ጳውሎስ ሆነ ብሎ ፈልጎ አገኘው የጳንጦስ ተወላጅ ጳንጦስ በጥቁር ባህር ደቡባዊ ዳርቻ የምትገኝ አውራጃ ናት በቅርብ ጊዜ የመጣ ይህ ምን አልባት ባለፈው አመት ውስጥ ሊሆን ይችላል ቀላውዲዮስ አዘዘ ቀላውዲዮስ የሮም ንጉሰ ነገስት ነበር አይሁድን ሁሉ አዘዘ ትዕዛዝ ሰጠ ወይም መመሪያ አስተላለፈ፡፡
አጠቃላይ መረጃ ሲላስና ጢሞቲዎስ ከጳውሎስ ጋር እንደገና ተገናኙ ጳውሎስ አስረዳ (መሰከረ) በዚህ ቦታ አስረዳ (መሰከረ) የሚለው ቃል ጳውሎስ ሁለት አይነት ንግግሮችን እንዳዳረገ ያሳያል:: አማራጭ ትርጉም ጳውሎስ ተከራከረ ወይም ጳውሎስ ተወያየ አሳመነ አማራጭ ትርጉም፡- ለማሳመን ጥረት አደረገ በመንፈስ ተገደደ አማራጭ ትርጉም፡- መንፈስ ግድ አለው፡፡ ልብሱን አራገፈ ይህ ድርጊት ጳውሎስ ከማያምኑ አይሁዳዊያን ጋር ያለውን ግንኙነት ያቋረጠበትን እና እነርሱን ለ እግዚያብሄር ፍርድ የተወበትን ሁኔታ የሚያሳይ ድርጊት ነው፡፡ ደማችሁ በራሳችሁ ላይ ይሁን በዚህ ቦታ ደም የሚለው በሃጢት ምክንያት ከሚመጣ ቅጣት ጋር ይነፃፀራል፡፡ ጳውሎስ አይሁዳዊያንን ንስሃ ካልገቡ በግትርነታቸው ምክንያት ለሚመጣባቸው የእግዚአብሄር ፍርድ ሃላፊነቱ የራሳቸው እንደሆነ ነገራቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- በሀጢያታችሁ ምክንያት የሚመጣውን ቅጣት የምትቀበሉት እናንተ ናችሁ፡፤
ከዚያም ሄደ ከዚያም ጳውሎስ ሄደ
ቲቶስ ኢዩስጦስ- - - ቀርስጦስ አይሁዳዊያን አማኞች የምኩራቡ አለቃ ይህ ሰው ምንም ያልተማረ ሲሆን ስራው የምኩራቡን ወጪዎች መሸፈንና ምኩራቡን ማስተዳደር እንጂ የግድ አስተማሪ አይደለም፡፡ ቤተሰቡ ሁሉ ዘመድ አዝማዱን ጨምሮ ከእርሱ ጋር የሚኖሩ ሁሉ ብዙ የቆሮንጦስ ሰዎች አይሁዳዊ ያልነበሩ የቆሮንጦስ ሰዎች
አትፍራ ተናገር ዝምም አትበል ጌታ ቃሎቹ የበለጠ ሀይል ያላቸው እንዲሆኑ አንድን ትዕዛዝ በተለያየ መንገድ ተናገር ዝምም አትበል ጌታ ጳውሎስን እንዲናገር በሃይል እያዘዘው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- መናገር አለብህ፡፡ ዝም አትበል ስለ ወንጌል መናገር እንዳታቆም እኔ ነኝ እኔ የሚለው የሚወክለው (የሚያሳየው) ለጳውሎስ እየተናገረው ያለውን ጌታን ነው ከአንተ ጋር አንተ የሚለው የሚወክለው ጌታ በራዕይ እየተናገረው ያለውን ጳውሎስን ነው በዚህ ከተማ ብዙ ሰዎች አሉኝ በዚህ ከተማ እምነታቸውን በእኔ ላይ ያደረጉ ብዙ ሰዎች አሉኝ ጳውሎስ በዚያ ኖረ- - - የእግዚያብሄርን ቃ በመካከላቸው እያስተማረ (ተመልከት: [[End of Story]])
አጠቃላይ መረጃ ይህ በታሪኩ ውስጥ አዲስ ድርጊት ነው ፤ ጳውሎስን በጋልዮስ የፍርድ ወንበር ፊት አቀረቡት ጋልዩስ የአካይያ ገዥ ነበር አካይያ ቆሮንጦስን የምታካትት የሮምያውያን አውራጃ ስትሆን የአሁኑ ጊዜ ደቡባዊ ግሪክ ናት፡፡ በፍርድ ወንበር ፊት አቀረቡት አይሁዳዊያን ጳውሎስን በሃይል(ሃይልተጠቅመው) ፍርድ ቤት አቀረቡት፡፡አማራጭ ትርጉም፡- በአገረ ገዥው እንዲፈረድበት ወሰዱት ህጉ በማይፈቅደው መንገድ አይሁዳዊያን ሆነ ብለው የሚከሱት ያደረገው ነገር (የተናገረው ነገር) ከህጋቸው እና ከልምዳቸው የተፃረረ በመሆኑ ከሮም ህግ አንፃር ወንጀል ነው ብለው ነው፡፡
ጋልዮስ እንዲህ አለ ጋልዮስ በአውራጃው ላይ የተሾመ የሮም ገዢ ነው ህጋችሁ( የእናንተ ህግ) እነዚህ የሙሴን ህግና በጳውሎስ ዘመን የነበሩ የአይሁዳዊያን ልማዶችን ያካትታሉ እኔ በእንዲህ አይነት ነገር ፈራጅ መሆን አልሻም እኔ እንዲህ ባሉ ጉዳዩች ላይ መፍረድ አልፈልግም፡፡
ሁሉም ያዙት ይህ የግነት አገላለፅ የሕዝቡን ሃይለኛ ስሜት ለመግለፅ የገባ ነው፡፡አማራጭ ትርጉም:- ብዙ ሰዎች በጉጉት ያዙት ወይም አብዛኞቹ ያዙት፡፡ ሶስቴን የምኩራብ አለቃ ሶስቴን በቆሮንጦስ ያለው የአይሁድ ምኩራብ አለቃ ነበረ፡፡ መቱት (ደበደቡት) ሶስቴን አካላዊ ድብደባ ደርሶበታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- መቱት ወይም በቡጢ መቱት፡፡
አጠቃላይ መረጃ ጳውሎስ ከጵርስቅላና አቂላ ጋር ቆሮንጦስን ለቆ በመውጠት ጉዞውን ቀጠለ ወንድሞች ወንድሞች የሚለው ቃል አማኝ የሆኑ ሴቶችን እና ወንዶችን የሚገልፅ ነው ከጵርስቅላ እና አቂላ ጋር ወደ ሶሪያ በመርከብ ሄዱ ጳውሎስ በመርከብ ወደ ሶሪያ ሄደ፡፡ጵርስቅላ እና አቂላም ከእርሱ ጋር ነበሩ ክንክራኦስ የባህር ወደብ ክንክራኦስ የታላቋ ቆሮንጦስ ከተማ አካል የሆነች የባህር ወደብ ናት፡፡ ስዕለት ይህ በሙሴ ህግ ላይ የተገለፀ እና ለእግዚያብሄር አንድ ነገር ለማድረግ ቃል መግባትን ወይም መሃላን የሚያሳይ ነው፡፡ይህም ከሌዊ ነገድ ውጪ የሆኑ ሰዎች እግዚያብሄርን እንዲያገለግሉ መንገድ ይከፍታል፡፡ ወደ ኤፌሶን ሲደርሱ ጳውሎስ፣ጵርስቅላ እና አቂላ ኤፌሶን ሲደርሱ፡፡ አስረዳ ተወያየ ወይም ተከራከረ
ጠየቁት አይሁዳዊያን ጠየቁት ሲለያቸው ሲሰናበታቸው
ቂሳሪያ በደረሰ ጊዜ ቂሳሪያ ደረሰ ወጥቶ ሄደ (ወደ ላይ ሄደ) ጳውሎስ ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ ተጓዘ በኢየሩሳሌም ለምትገኘው ቤተክርስቲያን ሰላምታ አቀረበ በኢየሩሳሌም ባለችው ቤተክርስቲያን ላሉ ምዕመናን ሰላምታ አቀረበ ወደታች ወረደ አይሁዳዊያን ወደ እየሩሳሌም መሄድን ወደ ላይ እንደመሄድ ሲቆጥሩት ከእየሩሳሌም መራቅን ወደታች እንደመሄድ (እንደመውረድ) ይቆጥሩታል፡፡ ጳውሎስ ተለያቸው ጳውሎስ ወደ ሌላ ቦታ ሄደ ገላቲያ እና ፍርጊያ በእሲያ የሚገኙ አውራጃዎች የነበሩ ሲሆን በአሁኔ ጊዜ ቱርክ የምትባለው አገር ናት፡፡
የሐዋርያት ሥራ 15፡27-29 አጠቃላይ መረጃ አጵሎስ በታሪኩ ውስጥ የተካተተ ሲሆን ቁጥር 24 እና 25 ላይ ስለ እርሱ የጀርባ ታሪክ የእስክንድሪያ ተወላጅ የሆነ አማራጭ ከተሞች 1, በሰሜናዊ ዳርቻ በግብጽ የምትገኘው እስክንድርያ 2, በምዕራብ ዳርቻ በእሲያ የምትገኘው እስክንድሪያ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- በእስክንድሪያ ከተማ የተወለደ ሰው ነው፡፡ አንደበተ ርዕቱ ጎበዝ ተናጋሪ በመንፈስ የተቃጠለ በሙሉ ልቡ የሚቀናና የሚያስተምር ነበር የዮሐንስ ጥምቀት መጥምቁ ዮሐንስ የሚያጠምቀው ጥምቀት ይበልጥ በተስተካከለ ሁኔታ በተሟላ ሁኔታ
በፈለገ ጊዜ አጵሎስ በፈለገ ጊዜ አካይያ በደረሰ ጊዜ አካይያ የሮሜ አውራጃ ስትሆን በአሁኑ ጊዜ የደቡባዊ ግሪክ ክልል ናት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- ወደ አካይያ ክልል በሄደ ጊዜ ወንድሞች እዚህ ቦታ ወንድሞች የሚለው ቃል አማኝ የሆኑ ወንዶችና ሴቶችን ነው ለደቀመዛሙርት ጻፉለት አካይያ ለሚገኙ ክርስትያኖች ደብዳቤ ጻፉለት በደረሰ ጊዜ አጵሎስ በደረሰ ጊዜ አጵሎስ በህዝብ ፊት ረታ አጵሎስ በሕዝብ ፊት አይሁዳዊያዊያንን በክርክሩ ረታቸው
አጠቃላይ መረጃ ይህ የጳውሎስ የጉዞ ታሪክ ሌላኛው ክፍል ነው፤ ጳውሎስ በዚህ ጉዜ ያለው በኤፌሶን ነው፡፡ እንዲህም ሆነ “ተከሰተ” በዚያ አለፈ በዚያ ተጓዘ የላኛው አገር ይህ የእስያ አካባቢና የአሁኑ ጊዜ ቱርክ ሲሆን የኤፌሶን እና የእስክንድርያ… መንፈስቅዱስን መቀበል መንፈስቅዱስን ማግኘት ስለ መንፈስቅዱስ ምንም አልሰማንም ስለ መንፈስቅዱስ የሰማነው ነገር የለም
አያያዥ ዓረፍ ነገር ጳውሎስ በኤፌሶን ከሚገኙ አዲስ አማኞች ጋር ውይይቱን(ንግግሩን) ቀጠለ ታዲያ በምን ተጠመቃችሁ? በማን ጥምቀት ተጠመቃችሁ? ወይም በማን ስም ተጠመቃችሁ? እንዲህ አሉ ደቀመዛሙርት እንዲህ አሉ በመጥምቁ ዮሐንስ ጥምቀት በመጥምቁ ዮሓንስ የውሃ ጥምቀት የንስሐ ጥምቀት ይህ ጥምቀት ሰዎች ከሃጢያታቸው መመለስ ሲፈልጉ የሚጠመቁት ጥምቀት ነው ከእርሱ በኋላ በሚመጣው ይህ ማለት ከጊዜ አንጻር ከመጥምቁ ዮሐንስ በኋላ የሚመጣ ነገር ግን በአካል እርሱን የማይከተል ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር) ይህ በኤፌሶን ስላሉት አዳዲስ አማኞች የነበረው ታሪክ መጨረሻ ነው ሰዎቹ ሰዎቹ የሚገልጸው ከጳውሎስ ጋር በመነጋገር ላይ የነበሩትን አማኞች ነው እጁን ጫነነባቸው እየጸለየላቸው እጆቹን በጭንቅላታቸው ላይ ጫነባቸው በሌሎች ቋንቋዎች ተናገሩ ፤ ትንቢትም ተናገሩ በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ በ ACT 2:3-4 ላይ㙀ደጸገለጸው ሳይሆን በዚህ ሥፍራ ላይ የተናገሩትንም መልዕክት ትርጉም ማን እንደሰማ ( እንደተረዳ ) በግልጽ የተጻፈ የለም በአጠቃላይ ሰዎቹ 12 ያክሉ ነበር ይህ የተጠመቁ ሰዎች አጠቃላይ መረጃ ነው፡፡
ጳውሎስ ወደ ምኩራብ ገብቶ ለሶስት ወራት ያህል በግልጥ አስተማረ አማራጭ ትርጉም፡ ጳውሎስ ለሶስት ወራት በየቀኑ ( በየጊዜው ) በምኩራብ የሚደረጉ ጉባኤዎችን በመካፈል በዚያ ቦታ በድፍረት ይናገር ነበር ሰዎችን እያሳመነ እየተናገረ ስለነበርው እውነት ሰዎችን ለማሳመን ሞከረ ክፉ ነገርን መናገር መጥፎ ንግግሮችን ( ነገሮችን ) መናገር የክርስቶስ መንገድ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ያለ ደኀንነት በእሲያ የሚኖሩ ሁሉ ሰሙ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉ አማራጮች 1 ጳውሎስ በመላው እሲያ ለሚኖሩ ብዙ ሰዎች ወንጌልን መሰከረ ወይም 2 የጳውሎስ መልዕክት ከመላው እሲያ ወደ ኤፌሶን በሚመጡ ሰዎች አማካኝነት ወደ ሁሉም የእሲያ አካባቢዎች ተዳረሰ፡፡
በጳውሎስ እጅ በጳውሎስ በኩል ከጳውሎስ ልብስ ዘርፍና ከመጠምጠሚያው ጫፍ ሲወስዱ አማራጭ ትርጉም ፡ በጳውሎስ የተነኩ የልብስ ዘርፎችና የመጠምጠሚያ ጫፎች በድዊያን ወይም በታመሙ ሰዎች ላይ ሲደረጉ፡፡
አጠቃላይ መረጃ ይህ ክፍል ጳውሎስ በኤፌሶን ሳለ ርኩስ መንፈስን በሚያስወጡ አይሁዳዊያን ሰዎች ላይ የተከሰተ ሁኔታ ነው ርኩስ መንፈስ የሚያስወጡ ከሰዎች ወይም ከአካባቢያቸው ርኩስ መንፈስን የሚያባርሩ የኢየሱስን ስም ለግል ጥቅማቸው አዋሉት ወይም ተጠቀሙት ምንም እንኳን በኢየሱስ ባይምኑም የኢየሱስን ስም አስማት በመስራት ከሚጠቀሙባቸው ቃላት እንደ አንዱ ለመጠቀም ሞከሩ እርኩስ መንፈስ ያለባቸው በርኩስ መንፈስ ተጽዕኖ ሰር የነበሩ፡፡
ኢየሱስን አውቀዋለሁ፤ ጳውሎስን አውቀዋለሁ ኢየሱስንና ጳውሎስን አውቃቸዋለሁ ወይም ስለ ኢያሱስን ስለ ጳውሎስ ሰምቻለሁ
እነማን
ከመንፈሱ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው አስማተኞቹ በርኩስ መንፈስ ላይ ስልጣን እንዳላቸው ለማረጋጋጥ ነው፡፡
አማራጭ ትርጉም፡ ምን ስልጣን አላቹ ወይም ምንም አይነት ስልጣን ያላቹም
አስማተኞች
በ ACT 19:13 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
ራቁታቸውን ሸሹ
*አስማተኞቹ በክፊል ወይም በአጠቃላይ ተራቁተው ሸሹ
እነርሱ በጣም ፈሩ
*በኤፌሶን የሚኖሩ አይሁዳዊያንና ግሪካዊያን በጣም ፈሩ፡፡
አያያዥ ዓረፍ ነገር ይህ አይሁዳዊያኑ አስማተኞች ታሪክ የመጨረሻ ክፍል ነው፡፡ (ተመልከት: [[End of Story]]) መጽሐፍቶቻቸውን ሰበሰቡ *መጽሐፍት አስማታዎ ድግምቶችና መመሪያዎች የተጻፈባቸው ጥቅልሎች ናቸው ሁሉም እያዩ *በሰው ሁሉ ፊት የብር ሳንቲሞች *አንድ የብር ሳንቲም ለአንድ የጉልበት ሰራተኛ ቀን ደሞዙ ነበር የጌታ ቃል በሐይልና በስፋት ተሰራጨ *ስለ ጌታ የሚነገረው መልዕክት በጣም በተሳካ ሁኔታ መሰራጨትና ተጽዕኖ ማምጣት ጀመረ፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ጳውሎስ ወደ እየሩሳሌም ለመሄድ መወሰኑን ተናገረ ነገር ግን ከኤፌሶን ገና አልወጣም ጳውሎስ አገልግሎቱን ፈጸመ (ጨረሰ) ጳውሎስ እግዚአብሔር በኤፌሶን እንዲሰራ የሰጠውን ስራ ጨረሰ በመንፈስ ሆኖ ወሰነ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉ አማራጮች 1 ጳውሎስ በመንፈስ ቅዱስ እርዳታ ወሰነ ወይም 2 መንፈስ ጳውሎስን ወደ ውሳኔ መራው ሜቄዶኒያ እና አካያ እነዚህ አውራጃዎች የአሁኑ ጊዜ ግሪክ የሚባላው ቦታ ናቸው ሮሜን አይ ዘንድ ይገባኛል ወደ ሮሜ መሄድ አለብኝ ነገር ግን ራሱ ለጥቂት ጊዜ በእሲያ ቆየ በቀጣዮቹ ጥቂት ቁጥሮች ውስጥ ጳውሎስ በኤፌሶን እንደቆየ
አጠቃላይ መረጃ ይህ ታሪክ ጳውሎስ በኤፌሶን እያለ ስለተከሰተው የህዝብ አመጽ ጅማሬ ነው ፡፡ ድሜጥሮስ በዚህ ታሪክ ውስጥ ተካቷል ታላቅ ሁከት የህዝብ አመጽ ሊቀሰቀስ ያለበት ሁኔታ መንገዱ ይህ ቃል ክርስትናን ለመግለጽ ጥቅም ላይ ይውል ነበር አንጥረኛ አንጥረኛ የእጅ ሙያ ያለው ብርን በማቅለጥ የሀውልት ቅርጽና ጌጣጌጥ የሚሰራ ሰው ነው ድሜጥሮስ የሚባል ድሜጥሮስ በኤፌሶን የሚኖር አንጥረኛ ሲሆን ጳውሎስንና በኤፌሶን የምትገኘውን አጥቢያ ቤተክርስቲያንን ይቃወም ነበር፡፡ በብር ሀውልቶችን የሚሰራ…ለአንጥረኞችም ብዙ ትርፍ የሚያስገኝ ይህ ስለ ድሜጥሮስ የጀርባ ታሪክ ነው፡፡ አርጤምስ ምስል ትልቁ የአርጤምስ ቤተመቅደስ በኤፌሶን ይገኝ ነበር፡፡ ብዙ ትርፍ አስገኘ በአርጤምስ ምስል የተሰሩ ብዙ ሐውልቶችን ሸጠ፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር ድሜጥሮስ ለአንጥረኞች መናገሩን ቀጠለ አይታችኋል ሰምታችሁማል አውቃችኋል ተረድታችሁማል ብዙ ሰዎችን አስቷል ብዙ ሰዎችን ጣኦትን እንዳያመልኩ እና ወደ ክርስቶስ እንዲመለሱ አሳምኗቿል ታላቅነቷንም ልታጣ ትችላለች የአርጤምስ ታላቅነት ሰዎች ስለሷ ከሚያስቡት የሚመነጭ ነው መላው እሲያና አለሙም ሁሉ የሚያመልካት ይህ የአርጤምስን ታዋቂነት ለማሳየት ጥቅም ላይ የዋለ ግነት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- በእሲያና በመላ አለም ብዙ ህዝብ የሚያመልካት ናት፡፡
ሲሰሙ አንጥረኞቹ ሲሰሙ ቁጣ ሞላባቸው በጣም ተቆጡ ጮሁ በታላቅ ድምጽ እየጮሁ ተናገሩ ህዝቡም በአንድነት ተጣደፉ ይህ የህዝብ አመጽ የሚያሳይ ሁኔታ ነው ወደ ጫወታ ቦታ ( የቲያትር ቦታ ) የኤፌሶን የጫዎታ ቦታ ለህዝብ ስብሰባና ለመዝናኛ የሚሆኑ ድራማዎችንና ሙዚቃዎችን ለማቅረብ ጥቅም ላይ ይውላል እነርሱም የጳውሎስን ጓደኞች ያዙዋቸው ህዝቡም የጳውሎስን ጓደኖች ያዙዋቸው ጋይዮስ እና አርስጥሮኮስ እነዚህ የሰዎች ሰሞች ናቸው ከሜቄዶኒያ የመጡ ጋይዮስ እና አርስጥሮኮስ ከሜቄዶኒያ ቢመጡም በዚህ ሰዓት ከጻውሎስ ጋር በኤፌሶን እየሰሩ ነበር፡፡
የጫዎታ ቦታ በግማሽ ክብ ቅርጽ የተሰራና በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን መያዝ ( ማስቀመጥ ) የሚችሉ መቀመጫዎች ያሉት ቦታ ነው፡፡
አይሁዳዊያን እስክንድሮስን አመጡት ጳውሎስ ጢሞቲዎስን የመዳብ ሰራተኛ ስለነበረው ስለ እስክንድሮስ አስጠንቅቆት ነበር (2 ጢሞቲዎስ 2TI 4:14) በእጁ ጠቀሰ ወይም ገለጸ ለህዝቡ ምልክት አሳየ ማብራሪያ ሰጠ ሊሟገትላቸው ፈልጎ ነበር ነገር ግን ምን ማለት እንደፈለገ ግልጽ አይደለም
አጠቃላይ መረጃ የከተማይቱ ጸሐፊ ህዝቡን ተናገረ እናንተ የኤፌሶን ሰዎች እናንተ የሚለው የሚያመለክተው በዚያ ቦታ የተገኙትን የኤፌሶን ሰዎችን ነው፡፡ የኤፌሶን ከተማ ለታላቂቷ አርጤምስ ከሰማይም ለወረደው ጣኦቷ የመቅደስ ጠባቂ መሆኗን የማያውቅ ሰው ማነው? ጸሃፊው ይህንን ጥያቄ የጠየቀው ህዝቡ ትክክል እንደሆኑ ለማረጋገጥና ሊያረጋጋቸው ፈልጎ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- የኤፌሶን ከተማ ለታላቂቷ አርጤምስ ከሰማይም ለወረደው ጣኦቷ የመቅደስ ጠባቂ እንደሆነች ሁሉም ሰው ያውቃል፡፡ መቅደስ ጠባቂ የኤፌሶን ሰዎች የአርጤምስን መቅደስ ጠብቀው አቆይተዋል ከሰማይ የወረደው ምስሏ በአርጤንስ ቤተመቅድስ ውስጥ በቀጥታ ከዛስ በጣ ተብሎ በሚታመን ድንጋይ የተሰራ የጣኦት ምስል ይገኛል;;
አያያዥ ጽሁፍ የከተማው ጸሃፊ ለህዝቡ ሚያደርገውን ንግግግር ጨረሰ ስለዚህ ይህ ቃል የሚያገለግለው ቀደሞ በተባለ ነገር ምክንያት የሚባልን ሌላ ነገር ለመግለፅ ነው;; በዚህ ጊዜ ይህ ቃል የሚያመለክተው ድሜጥሮስ ጋይዬስና አርስጥሮኮስ ሌቦችና ተሳዳቢዎች አይደሉም ብሎ የተናገረውን ACT 19:37 ነው፡፡ አገረ ገዢ ይህ በሮሜ አውራጃ ላይ የተሸመ አስተዳዳሪ ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ ጳውሎስ ጉዞውን ቀጠለ ከሁከቱ በኃላ ከረብሻው በኃላ ውይም ከህዘቡ ዘመጽ ቀጥሎ ተሰናበታቸው ሰዎች ብዙ ጊዜ ሲለያዩ ይሰነባበታሉ፡፡ አማረጭ ትረጉም፡- ደህና ሁኑ አላቸው፡፡ አማኞችን በጣም አበረታታተቸወ፡፡ አመኞችን ለማበረታታት ብዙ ነግረ ተናገረ በዚያም ሶስት ወር አሳለፈ በዚያም ሶስት ወር ተቀመጠ በጳውሎስ ላይ አይሁዳውያን አሴሩበት አማረጭ ትርጉም፡- አይሁዳውያን አሴሩበት፡፡ ሴራ ጠነሰሰ(ተሴረ) የድብቅ እቅድ ተዘጋጀ ወደሶሪያ በመርከብ ሊሄድ ነበር ወደ ሶሪያ በመርከብ ለመሄድ ዝግጁ ነበር፡፡
ያጅቡታል ከጰውሎስ ጋር ይጓዛሉ ሱሲጳጥሮስ ….ጥሮፊሞስ እነኚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ ቤሪያ….. በርቤን…..ጢሮአዳ እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ አርስጥሮኮስና . . . ጋይዮስ እነዚህ ስሞች በ ACT 19:29 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምህ ተመልክት፡፡ See how you translated these names in እነዚህም ሰዎቸ ቀድመውን ሄዱ የየሐዋርያት ሥራ ጸሀፊ የሆነው ሉቃስ እነዚህን ሰዎች እንደገና ተቀላቀላቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም እነዚህ ሰዎች ከፊታችን ቀድመውን ተጓዙ፡፡
አጠቃላይ መረጃ ይህ ክፍል ስለ ጳውሎስ የጢሮአዳ ስብከትና ስለ አውጤኪስ የሚናገረው ታሪክ ጅማሬ ነው፡፡ በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን አሁድ እለት እንጀራ መቁረስ በጌታ እራት ጊዜ እንጀራ እየተቆረሰ ይበላል፡፡ ንግግሩን ቀጠለ ንግግሩን አላቋረጠም የላይኛው ክፍል ይህ ምንአልባት ሶስተኛ ፎቅ ላይ ሊሀን ይችላል፡፡
ጥልቅ የሆነ እንቅልፍ ወድቆ ነበር በጣም ከመተኛቱ የተነሳ ቢቀሰቅሱት እንኳ አይሰማም፡፡ ሦስተኛው ፎቅ "ከምድር ቤቱ በተጨማሪ ሁለት ፎቆች ያሉት ቤት" ከመሬት ስያነሱት ሞቶ ነበር ያለበትን ሁኔታ ለማጣራት ወደታች ሄደው ስመለከቱት ሞቶ አገኙት፡፡ ከዚያም እንዲህ አለ "ከዚያም ጳውሎስ እንዲህ አለ" አልሞተም በሕይወት አለ "አውጤኪስ በሕይወት አለ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ይህ ጳወልስ በተርሴት ያደረገው ስብከት እና አውጤኪስ በተመለከተ የተዘገበው ታሪክ ክፍል ማብቂያ ነው፡፡ ደረጃውን ይዞ ወደላይ ወጣ "ጳውሎስ ወደ ደረጃው ወጣ" ማዕድ ቆረሰ ይህ አንድን ዳቦ ለሁሉም ሰዎች እንዲከፋፈል ተደረጎ መከፋፈል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "በጋራ መብላት፡፡" ከዚያ ተነሥቶ ሄደ "ከዚያ ወጥቶ ሄደ" ወንዱ ልጅ አማራጭ ትርጉሞች 1) ከ14 ዓመት በላይ የሆነ ወጣት ወንድ ልጅ ወይም 2) አገልጋይ ወይንም ባሪያ ወይም 3) በ9 እና 14 ዓመት መካከል ያለ ወንድ ልጅ፡፡
አጠቃላይ መረጃ:
ጳውሎስ እና የአገልግሎት ባልደረቦቹ ጉዞዋቸውን ቀጥለዋል፡፡
እኛ ራሳችን ሄድን
በዚህ ሥፍራ ላይ “ራሳችን” የሚለው ቃ የገባው አጽኖት ለመስጠት ሲሆን ይህ ሉቃስን እና የጳውሎስ የአገልግሎት አጋሮች የሆኑትን እና ከእርሱ ጋር በመርከብ የተጓዙትን እና ያልተጓዙት የሚለይ ነው፡፡
ወደ አሶን በመርከብ ጉዞ ጀመረን
አሶን በአሁኗ ባህሬን፣ የቱርክ የወደብ ከተማ ከሆነች ከአጌን ሀይቅ አከባቢ የሚትገኝ ከተማ ናት፡፡
እርሱ ራሱ ይፈልግ ነበር
"ጳውሎስ ፍላጎት ነበረው"
እርሱ እኛ ወሰድነው
በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሉቃስን እና ከእርሱ ጋር የተጓዙትን እንጂ ጳውሎስን አይደለም፡፡
ወደ ሚጢሊኒ መጣን፤
ሚጢኒሊ በቱሪክ ሀገር ውስጥ በሚገኘው የኤአን ሐይቅ ዙሪያ የሚትገኝ የዘመኗ ሚጢሊኒ ናት፡፡
ከዚያ ተነሥተን ሄድን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል ጳውሎን፣ ሉቃስን እና ከእነርሱ ጋር በመጓዝ ላይ ያሉትን ሰዎች ያመለክታል፡፡ የኪዩ ደሴት ኪዩ በአሁኗ ቱሪክ ሀገር ውስጥ በሚገኘው የአጌን ሐይቅ ላይ የሚገኝ ደሴት ነው፡፡ ሳሞን የተባለው ደሴት ተሻግረን ሄድን ሳሞን በአጋን ሐይቅ ውስጥ በዘመኑ ትሪክ ከሚገኘው ከኪዮስ ደሴት በስተደቡብ ላይ ይገኛል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "የሳሞንን ደሴት ተሻግረን ሄድን፡፡" የሚሊጢን ከተማ ሚሊጢን በምዕራብ ኢስያ አከባቢ በሜንዴር ወንዝ ጫፍ ላይ የሚትገኝ የወደብ ከተማ ናት፡፡ ጳውሎስ በኤፌሶን በኩል ለመሄድ ወስኖ ነበር ጳውሎስ በመርከብ በደቡብ በኩል አድርጎ የኤፌሶንን ወደብ አልፎ ሄደ፡፡ ይህንንም ያደረገው ወደሚሊጢስ ምድር ለመድረስ ፈልጎ ነበር፡፡
ከሚሊጢስ ተነስቶ ይህንን በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ በ ACT 20:15 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ በኢስያ መረት ረገጡ "ወደ እስያ አከባቢ ገቡ" በትህትና "ራሴን ዝቅ አድርጌ" ወይም "በትህትና" በእንባ "አንዳንድ ጊዜ ጌታን እያገለገልኩ እንኳ አለቅሳለሁ" አንዳችን ነገር አላስቀረሁባችሁም "ምንም ነገር አልሸሸኳችሁም" ወይም "ከእናንተ የደበኩት ነገር የለም" ከቤት ነቤት ጉብኘንት አንስቶ ጳውሎስ በተለያዩ የግለሰቦች ቤት ውስጥ ያስተምር ነበር፡፡ በእግዚአብሔር ፊት የሚሆን ንሰሓ "ከኃጢአት ፍታቸውን መልሰው ወደ እግዚአብሔር ይዙሩ ዘንድ"
ከእየሩሳሌም ጋር በመንፈስ ቅዱስ አማካኘነት ይተሳሰሩ ዘንድ "ወደ እየሩሳሌም እሄድ ዘንድ መንፈስ ቅዱስ ስላስገደደኝ" መንፈስ ቅዱስ ለእኔ መስክሯል "መንፈስ ቅዱስ ይህንን ነገር አስቀድሞ በማሳወቅ አስጠንቅቆኛል፡፡" እስራት እና መከራ ይጠብቀኛል "በሰንሰለት ገና እታሠራለሁ እንዲሁመም አካላዊ መከራም ገና ደርስበኛል፡፡ " ሩጫዬን ጨርሻለሁ "እግዚአብሔር እንድሠራው የላከኝ ሥራ አጠናቅቄያለሁ" ምስክር ይሆናሉ "ምስክርነት መስጠት" ወይም "መመስከር"
እናንተን ሁላችሁንም አወቃለሁl "እናንተ ሁላችሁ" የእግዚብሔርን መንግስት ለመስበክ አብሬያች የወጣሁት እናንተ "ስለ እግዚአብሔር መንግስት የሰበኩላችሁ እናንተ" ከእንግዲህ ፊቴን አታዩም በዚህ ሥፍራ ላይ “ፊት” የሚለው የፓውሎስ አካል የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ከእንግዲህ በምድር ላይ እኔን በሥጋ አተታዩኘንም፡፡" እኔ የማንም ሰው ደም የለብኝም "ማንም ሰው በእግዚአብሔር በደለኛ ተደርጎ ቢፈረድበት በእኔ ምከክንያት ግን አይሆንም፡፡"
ስለዚህ በዚህ ሥፍራ ላይ “ስለዚህ” የሚለው ቃል ከዚህ በፊት በተነገረ አንድ ነገር ምክንያት ይህ እንደሆነ ያሳያል፡፡ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ጳውሎስ እስካሁን የተናገረውን ነገር የሚያመለክት ነው፡፡ መንፈስ ቅዱስ ኤጴስ ቆጶስ አድርጎ በሾማችሁ መንጋዎች ላይ አማኞች የተመሰሉት በበግ መንጋ ነው፡፡ ልክ በጉችን የመጠበቅ ኃላፊነት የእረኞቹ እንነደሆነ ሁሉ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች የእግዚአብሔርን መንጋ ይጠብቁ ዘንድ አደራ ተሰጥቶዋቸዋል፡፡ ስለዚህም ከተኩላዎች የመጠበቅ ኃላፊነት አለባቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "መንፈስ ቅዱስ አደራ የሰጣችሁ የአማኞች ቡድን፡፡" በደሙ የገዛቸው የጌታ ጉባኤ የኢየሱስ ክርስቶስ “ደም” መፍሰስ ለእግዚአብሔር ስለኃጢአት የተከፈለ ዋጋ ሆኖ ቀርቧል፡፡ አመማራጭ ትርጉም፡ “ክርስቶስ ደሙን በመስቀል ላይ አፍስሶ የገዛቸው ሕዝቡ፡፡” ለራሳቸው ደቀ መዛሙርትን ያፈራሉ "የክርስቶስ ተከታይ የሆኑ ሰዎችን የእርሱ ተከታዩች ይሆኑ ዘንድ በራሳቸው፣ በተሳሳተ ትምህር ያሳምኗቸዋል፡፡"
ተጠንቀቁ፣ አስታውሱ አማራጭ ትርጉም: "ተጠንቀቁ እንዲሁም አስታውሱ" ወይም "እያስታወሳችሁ ተጠንቀቁ" ወይም "በማስታወስ ተጠንቀቁ" ተጠንቀቁ "ንቁና ጠብቁ" ወይም “ነቅታችሁ ጠብቁt" (UDB) ወይም "ንቁዎች ሁኑ" አስታውሱ "ማስታወሳችሁን ቀጥሉ" ወይም "እንዳትዘነጉ" ለሦስት ዓመታት ማስተማር አላቋረጥኩም ጳውሎስ ለሦስት ዓመታት ያኸል በተከታታይ አላስተማራቸው ይሁን እንጂ በእነዚህ ሦስት ዓመታት ውስጥ አልፎ አልፎ ያስተምራቸው ነበር፡፡ ማስተማር አላቋረጥኩም አማራጭ ትርጉሞች 1) "ማስጠንቀቅ አላቆምኩም" ወይም 2) "ማሰተካከያዎችን በመስጠጥ ማበረታታቴን አላቆምኩም ነበር፡፡"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: በ ACT 20:18 ላይ የጀመረውን ጳውሎስ በኤፌሶን ላሉ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ያደረገውን ንግግር በበዚህ ክፍል ውስጥ አጠናቋል፡፡ የማናችሁንም ብር አልቀማሁም "የማናችሁንም ሀብት አልተመኘሁም" ወይም "ለራሴ ምን ብር ከእናንተ አልፈለኩም" የሰውን ብር፣ ወርቅ ወይም ልብስ በዚያ ዘመን ልብስ እንደ ሀብት ይታይ ነበር፤ ብዙ ልብስ ባለህ ቁጥር ሀብታም ነህ ማለት ነው፡፡ እናንተ ራሳቸችሁ በዚህ ሥፍራ ላይ “ራሳችሁ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ በእነዚህ እጆቼ እየሠራሁ የሚያስፈልገኝ ነገር አድርግ ነበር በዚህ ሥፍራ ላይ “እጅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የጳውሎስን አጠቃላይ መንፈስ እና አካልን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “በገዛ እጆቹ እየሠራሁ ገንዘብ አገኛለሁ እንደሁም ወጪዬን ሁሉ በዚህ እሸፍን ነበር፡፡" ደካሞችን ሥራ እየሠራችሁ አግዟቸው "ደካሞችን ማገዝ ያስችላችሁ ዘንድ ገንዘብ ለማግኘት ሥራ ሥሩ" ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብጹዕ ነው ሰው ከእግዚአብሔር ሞገዝን እና ሀሴት ማደረግን መቀበል የሚችለው ይበልጥ ሲሰጥ ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ይህ ጳውሎስ በኤፌሶን ካሉ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ጋር ያደረገውን ጸሎት የተዘገበበት ታሪክ ማብቂያ ነው፡፡ በጳውሎስ አንገት ላይ ተጠመጠመ "አጥብቆ አቀፈው" ወይም "እጆቻውን በእርሱ ዙሪያ አኖሩ" ሳሙት በመካከለኛው ምስራቅ አንድን ሰው ጉንጩን መሳም ወንድማማችነትን ወይም ጓደኝነት የሚያሳይ ነው፡፡ እንደገና ፊቱን አያዩትም በዚህ ሥፍራ “ፊት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የጳውሎስን ሙሉ አካልን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ በዚህ መድር ላጥ እንደገና በሥጋ አታዩኝም፡፡"
አጠቃላይ መረጃ: ጳውሎስ እና ባልደረባዎቹ ጉዞዋቸውን ቀጥለዋል፡፡ ተከፋፈለን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሉቃስን፣ ጳውሎስን እና ከእነርሱ ጋር ይጓቹ የነበሩትን ሌሎችን ሰዎች ነው፡፡ ቆስ ተብላ ወደምትጠራዋ ከተማ የሚወስደውን መንገድ ይዘን መጓዝ ጀመርን "እኛ በቀጥታ ወደ ቆስ ከተማ የሚትሄደውን መንገድ ይዘን ተጓዝን" ወይም "እኛ በቀጥታ ወደ ቆስ ከተማ አመራን" ቆስ ከተማ ቆስ የግሪክ ደሴት ስትሆን በዘመኗ ቱሪክ በደቡብ ከአጌን ሐይቅ አከባቢ የሚትገኝ ከተማ ናት፡፡ የሩድ ከተማ ሩድ የግሪክ ደሴት ስትሆን በዘመኗ ቱሪክ በደቡብ ከአጌን ሐይቅ አከባቢከቆስ በደቡብ በኩል እና ከቄርጤስ በሰሜን ምስራቅ በኩል የሚትዋሰን ከተማ ናት፡፡ የጳጥራ ከተማ ጳጥራ በዘመናዊዋ ቱርክ ውስጥ ከሚገኘው ከአጌን ሐይቅ በደቡብ ምዕራብ በሜድትራኒያን ባህር አከባቢ የሚትግኝ ከተማ ናት፡፡
መጣን በዚህ ክፍል ውስጥ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሉቃስን፣ ጳውሎስን እና ከእነርሱ ጋር ይጓዙ የነበሩትን ሌሎች ሰዎችን ነው፡፡ ወደ ግራ ትተው ሄድን "ደሴቱን በግራ በኩል ትተን ሄድን" ደቀ መዛሙርቱ በመንፈስ አማካኝነት ለጳውሎስ እንዲህ አሉት "እነዚህ አማኞች ለጳውሎስ እግዚአብሔር የገለጠላቸውን ነገር ነገሩት"
ከእነርሱ ጋር ያሳለፈው ቃናት "ከእነርሱ ተለይቶ የሚሄድበት ጊዜ በደረሰ ጊዜ" እነርሱ ሁሉ በዚህ ሥፍራ “እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በጠርሴስ ውስጥ ያሉትን አማኞችን ነው፡፡ እርስ በእርሳቸው ተሰነባበቱ "እርስ በእርሳቸው ተሰነባበቱ"
በጀልባ መጓዛችን ስናጠናቅቅ በዚህ ክፍል ውስጥ “እኛ” የሚለው ቃል ሉቃስን፣ ጳውሎስን እና ከእነርሱ ጋር ይጓዙ የነበሩ ሌሎች ሰዎችን ያጠቃልላል፡፡ ወደ ፓቶሌሚያስ ደረሰን ፓቶሌሚያስ ከጥሮስ በስተደቡብ በሊባኖስ ውስጥ የሚትገኝ ከተማ ናት፡፡ ፓቶሌሚያስ በዘመኑ እስራኤል ውስጥ አካ አከባቢ የሚትገኝ ከተማ ናት፡፡ ከሰባቱ አንዱ በዚህ ሥፍራ ላይ “ሰባት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ምግብ ለማከፋፈል እና ለመበልቶች እገዛ ለማድረግ በ ACT 6:5 ላይ የተመረጡት ሰዎች ይህ ሰው "ፊልጶስ" ይህ ሰው ትንቢት የሚናገሩ አራት ደናግል ሴት ልጆች ነበሩት "አራቱ ደናግላን ሴት ልጆቹ ከእግዚአብሔር መልዕክት ተቀብለው በማስተላለፍ የታወቁ ነበሩ፡፡" ይህ ስለ ፊልጶስ የኃላ ታሪክ ማስረጃ ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ይህ በጳውሎስ ታሪክ ውስጥ ከተከናወኑት ነገሮች መካከል ሌላኛው ታሪክ መጀመሪያ ነው፤ ይህ አጋቦስ በተባለ ነቢይ አማካኝነት ስለ የተነገረ ትንቢት ነው፡፡ አንድ ነቢይ ይህ ሰው ብዙ ጊዜ ከእግዚአብሔት መልዕክ እየተቀበለ የሚያስተላልፍ ሰው ተደርጎ ይቆጠራል፡፡ አጋቦስ ተብሎ የሚጠራ አጋቦስ ከይሁዳ የመጣ ሰው ነው፡፡ የጳውሎስን መታጠቂያ ወስዶ "የጳውሎስን መታጠቂያ ከወገቡ ላይ ፈትቶ" በዚያ አሠረው "የጳውሎስን ቀበቶ ወስዶ አሠረው" አሳልፈው ይሰጡታል "ያሣስሩታል" ወይም "ያስዙታል" ወደ . . . እጅ በዚህ ሥፍራ ላይ “እጅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ቁጥጥር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “በሕግ ቁጥጥር ሥር፡፡”
ምን እያደረጋችሁ ነው፣ እያለቀሳችሁ ስለምን ልቤን ትሰብሩታላችሁ? “ጳውሎስ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው በዚያ የነበሩት አማኞች እርሱን መጎትጎታቸውን እንዲተው ለማድረግ ነው፡፡” የጌታ ፈቃድ ይሁን "አሁን በእየሩሳሌም እግዚአብሔር ለጳውሎስ ያለው ፈቃድ ይሁን ብለን ተቀበልን" ወይም "ጌታ ለጳውሎስ በኢየሩሳሌም ያለው እቅድን ለመቀበል አሁን የተዘጋጀን ሆንን"
=
ሻንጣዎቻችንን አንስተን በዚህ ሥፍራ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሉቃስን፣ ጳውሎስን እና ሌሎች ከእነርሱ ጋር እየተጓዙ ያሉ ሰዎችን ነው፡፡ ከእነርሱ ጋር ይዘው መጡ በዚህ ስፍራ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከቄሳሪያ የመጡትን ደቀ መዛሙርት ነው፡፡ ምናሶን፣ የቆጵሮስ ሰው ነውson, a man from Cyprus ምናሶን ከቆጵሮስ ደሰት የመጣ ሰው ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ጳውሎስ እና ከእርሱ ጋር ይጓዙ የነበሩት ሰዎች ወደ እየሩሳሌም ደረሱ፡፡ ወንድሞች መልካም አቀባበል አደረጉላቸው ታላቁ ስደት ከተነሣ በኋላ በኢየሩሳሌም የቆዩ ወንዶች እና ሴቶች አይሁድ አማኞች ነበሩ፡፡ ሠላምታ ከተለዋወጠ በኋላ ሰለሆነው ነገር ይነግራቸው ጀመር "ጳውሎስ ሽማግሌዎቹን ሠላም ካለ በኋላ ስለሆነው ነገር ይነግራቸው ጀመር" ወይም "ሽማግሌዎቹን ሰሰላም ካለ በኋላ ስለሆነው ነገር ይነግራቸው ጀመር" እግዚአብሔር ስላደረገው ነገር አንድ በአንድ ነገራቸው አማራጭ ትርጉም፡ "ጳውሎስ እግዚአብሔር ስላደረጋቸው ነገሮች በጥልቀት ነገራቸው" አገልሎቱን "የጳውሎስን አገልግሎት"
አጠቃላይ መረጃ: በኢየሩሳለሉም ያሉ ሽማግሌዎች ለጳውሎስ ምላሽ መስጠት ጀመሩ፡፡ ይህንን በሰሙ ጊዜ እግዚአብሔርን አመሰገኑ እና እንዲህ አሉት "ሽማግሌዎቹ ከሰሙት በኋላ እግዚአብሔርን አመሰገኑ እንዲሁም ለጳውሎስ እንዲህ አሉት፣" ሁሉም እንዲህ ብለው ወሰኑ "አይሁድ አማኞች ሁሉ ወሰኑ" እንዲህ ተብሎ ተነግሯቸዋል አማራጭ ትርጉም: "ሰዎች ለአይሁዳዊያን አማኞች እንዲህ ብለው ነግረዋቸዋል" እንዲህ ብለህ ንገራቸው "ለአይሁዶች እንዲህ ብለህ ንገራቸው"
ምን ማድረግ አለብን? በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሽማግላቹን ና፡፡ የተማማሉ አራት ወንዶች ይህ ለተወሰነ ጊዜ ድረስ አልኮል መጠጥ ላለመጠጣት ወይም ጸጉራቸውን ለመላጨት የሚደረግ መሃላ ና፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ ለእግዚአብሔር የተሳሉ አራት ወንዶች፡፡" ለእነርሱ ወጪ አስፈላጊውን ነገር መክፍል ክፍያ የሚፈጸመው ወንድ እና ሴት ጠቦቶችን፣ ጥራጥሬዎችን እና የመጠጥ መስዋእት ለመግዛት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "የሚያስፈልጋቸውን ነገር ሁሉ ለመክፈል፡፡" ሕግን መከተል "ከሙሴን ሕግ እና ከሌሎች አይሁዳዊያን ሕግጋት ጋር የሚስማማ ሕይወትን መምራት"
አያያዥ ዓረፍ ነገር: በኢየሩሳሌም የነበሩት ሽማግሌዎች ለጳውሎስ ምላሽ መስጠትን ጨረሱ፡፡ እንዲህ ብለን ጻፍን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሽማግሌዎችን ነው፡፡ ታንቆ ከሞተ "ሳይታረደ የሞተን እንስሳ ለምግበት ከመጠመቀም" ራሱን ከእነርሱ ጋር ያንጻ ወደ ቤተ መቅዱስ አከባቢ አይሁዳዊያን የመነጻት ሥርዓትን ይፈጽማሉ፡፡ይህ የመንጻት ሥርዓት አይሁዳዊያን ከአሕዛብ ጋር ከመገናኘት ጋር የተገናኘ ነው፡፡ የመንጻት ቀን ይህ የመንጻት ሥርዓት ወደ መቅደሱ አከባቢ ከሚደረገው የመንጻር ሥርዓት የተለየ ነው፡፡ መስዋእት እስኪሰጥ ድረስ "እንስሳትን ለመስዋእትነት ከማቅረባቸው በፊት"
አጠቃላይ መረጃ: ይህ የጳውሎስን እስራት አስመልክቶ ያለው ታሪክ ጅማሬ ነው፡፡ በቁጥር 29 ከኢስያ ስለመጡት አይሁዳዊያን የኃላ ታሪክ መረጃ ይሰጠናል፡፡ ሕዝቡ ሁሉ ደስ ተሰኘ "ብዙ ሕዝብ እንዲያምጽ አደረገ" እጃቸውን ጫኑበት "ያዙት" ከዚህ በተጨማሪ ግሪኮችን ወደ ቤተ መቅዱስ አመጣቸው ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅዱስ የውስጠኛው ክፍል መግባት የሚችለው አይሁዳዊይ ወንዶች ብቻ ናቸው፡፡ ጥሮፊሞስ ይህ ጳውሎስ ለአይሁዳዊያን ብቻ ወደ ተከለከለው የመቅደሱ ውስጠኛው ክፍል ይዞት ገብቷል የተባለው የግሪክ ሰው ነው፡፡
ከተማይቱ በአጠቃላይ ታወከች በዚህ ሥፍራ ላይ “ሁሉ” የሚለው ቃል ግነት ሲሆን አለማውም አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ “ከተማ” የሚለው ቃል በከተማይ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “በከተማይቱ ውስጥ የነበሩ ብዙ ሰዎች በጳውሎስ ላይ ተቆጡ፡፡" የመዝጊያው በር ወዲያ ተዘጋ ሕዝቡ ጳውሎስን ጎትተው ካስወጡት በኋላ ጳውሎስን በእንግድነት የተቀበለው ሰው በሩን በፍጥነት ከኋላው ዘጋው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "አይሁዳዊያን የቤተ መቅደሱን በር በፍጥነት ዘጉት፡፡" ዋናው አለቃ የወታደሮች አለቃ ወይም የስድስት መቶ ወታደሮች አለቃ ኢየሩሳሌም በአጠቃላይ ታወከች በዚህ ሥፍራ ላይ “ኢየሩሳሌም” የሚለው ቃቃ በኢየሩሳሌም ውሰጥ የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “ሁሉም” የሚለው ቃል ግነት የሞላበት ሲሆን ብዙ ሕዝብ በሁኔታውን እንደ ተበሳጨ ለማሳየት የዋለ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በኢየሩሳሌም ውስጥ ያሉት ብዙ ሰዎች ከተማይቱን አወኩ፡፡"
ወዲያው ወሰዱት "ወዲያው አለቃው ወሰደው" በፍጥነት በፍጥነት ወደ ችሎት ወሰዱት፡፡ ዋናው አለቃ የወታደሮች አለቃ ወይም የ600 ወታደሮች መሪ ጳውሎስን ይዞ "ጳውሎስን ይዞ" ወይም "ጳውሎስን አሠረው"
አለቃው የወታደሮች አለቃ ወይም የ600 ወታደሮች መሪ የወታደር ካምፕ ለወታደራዊ ግልጋሎት የሚውል እና በወታደሮች ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግለት ሕንጻ ነው፡፡ ወደ ደረጃው በደረሰ ጊዜ ተሸከሙት አማራጭ ትርጉም፡ "ጳውሎስ ወደ ደረጃዎቹ በደረሰ ጊዜ ወታደሮቹ ተሸከሙት" አስወግዱት ሕዝቡም በጩኸት እና ግልጽ ባልሆነ ቋንቋ ጳውሎስ እንዲገደል ይወተውቱ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እንዲሞት፡፡"
ጳውሎስ ሊቀርብ ሲል አማራጭ ትርጉም: "ወታደሮቹ ጳውሎስን ለማቅረብ ዝግጅታቸው ስያጠናቅቁ" የወታደሮች ካምፕ ይህንን በ ACT 21:34 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ዋናው አለቃ የወታደሮች አለቃ ወይም የስድስት መቶ ወታደሮች አለቃ የግሪክ ቋንቋ ትናገራለህን? አንተ በእኛ ላይ አምጾ አራት ሺህ አሸባሪዎችን ይዞ ወደ በረሃው የገባው ግብጻዊው ሰው አይደለህምን? የወታደሮች አለቃ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው ጳውሎስ ነው ብሎ ያሰበው ሰው አለመሆኑን በተረዳ ጊዜ መገረሙን ለመግለጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "የግሪክ ቋንቋ መናገር ትችላለህ እንዲያውም አራት ሺህ አሸባሪዎችን ይዞ ወደ በረሃ የገባው ሰው ነህ፡፡" አንተ ግብጻዊው ሰው አይደለህምን ጳውሎስ ወደዚያ አከባቢ ከመሄዱ ጥቂት ጊዜ በፊት ከግብጽ ምድር የመጣ አንድ ስሙ የማይታወቅ ሰው በኢየሩሰሌም ውስጥ በሮማዊያን ላይ ሰዎች እንዲያምጹ አድርጓል፡፡ ከዚያም “ወደ ምድረበዳ አምልጦ ሄዷል”፡፡ ስለዚህም ይህ የወታደሮች አለቃ ጳውሎስ ይህ ሰው ይሆን እንደሆነ አስቧል፡፡ አራት ሺህ አሸባሪዎችን "ከእነርሱ ጋር የማይስማሙ ሰዎችን ሁሉ የሚገድሉ አራት ሺህ ወንዶች"
እጠይቅሃለሁ "እለምንሃለሁ" ወይም "እኔ አንተን እጠይቃለሁ" ፍቀድልኝ "እባክህ ፍቀድልኝ" ወይም “እባክህ ፈቃድ ስጠኝ" አለቃ “የወታደሮች አለቃ ወይም የስድስት መቶ ወታደሮች አለቃ” ጳውሎስ በደረጃዎቹ ላይ ቆሞ በዚህ ሥፍራ ላይ “ደረጃ” የሚለው ቃል ወደ ወታደሮች ካንፕ መውጫ ደረጃዎችን የሚያመለክት ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ: ጳውሎስ በኢየሩሳሌም ውስጥ ለተሰበሰበው ሕዝብ መናገር ጀመረ፡፡ በቁጥር 2 ላይ ጳውሎስ እየጠናገረ ሳይሆን የኃላ ታሪክ መረጃ እየተሰጠ ነው፡፡ ወንድሞች እና አባቶች ይህ በጳውሎስ እድሜ ላይ ላሉ ሰዎች እንዲሁም ከእርሱ እድሜ በላይ የሆኑ ሰዎችን በትህትና መናገር ነው፡፡ የመከራከሪያ ሀሳቤን አድምጡኝ "እባካቸሁ የመከራከሪያ ሀሳቤን አድምጡ" ይህንንም አሁን አቀርብላችኋለሁ "አሁን እኔ ለእናንተ አቀረባለሁ" በዕብራይስጥ ቋንቋ "በእነርሱ የዕብራይስጥ ቋንቋ"
በዚህች ከተማ በገማሊያ እግር ሥር ሆኜ ተምሬያለሁ "በዚሁ በኢየሩሳሌም ውስጥ ገማሊያ በተባለው መምህር ተማሪ ነበርኩኝ" የቀደምት አባቶቻችን ሕግ በደንብ እከተል ዘንድ በደንብ ተምሬያለሁ አማራጭ ትርጉም: "እነርሱ የአባቶቻችን ሕግ መከተል እችል ዘንድ በሚገባ አስተምረውኛል" ወይም "የተማሪኩት ትምህርትም የአባቶቻችን ሕግጋት በትክክል መከተል እንዲችል ነው" ለእግዚአብሔር የቀናው ነኝ "የእግዚአብሔር ፈቃድ እንደሆነ የማምነውን ነገር የማደርገው ከልቤ ነው" ወይም "እኔ ለእግዚአብሔር የማደርገውን አገልግሎት የማደርገው በሙሉ ልቤ ነው" ዛሬ እናንተ ሁላችሁ እንደሚታደረጉት ጳውሎስ ራሱን ከሕዝቡ ጋር በማነጻጸር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እናንተ ሁላችሁ ዛሬ እንደሚታደርጉት" ወይም "ዛሬ እንደሚታደረጉት ሁሉ፡፡" በዚህ መልኩ በዚህ ሥፍራ ላይ “መልኩ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በኢየሩሳሌው ውስጥ በአንድ ሥፍራ የተሰበሰቡትን አማኞችን ነው፡፡ ይህንን በ ACT 9:2 ምን ብለህ እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ ለመግደል ይህንን መንገድ የሚከተሉ ሰዎች ለመግደል ጳውሎስ ፈቃደኛ ነበር፡፡ ምስክር በመሆን "በመመስከር" ወይም "ምስክር በመሆን" ከእርሱ ደብዳቤ ተቀብዬ ነበር "ከሊቀ ካህናት እና ሽማግሌዎች ደብዳቤ ተቀብዬ ነበር" አሥሬ አመጣቸው ዘንድ ትዕዛዝን ተቀብዬለሁ አመራጭ ትርጉም: "በሠንሰለት አስሬ አመጣቸው ዘንድ ትዕዛዝ ሰጥተውኝ ነበር"
እንዲህ ሆነ ጳውሎስ ይህንን መንገድ መከተል ከመጀመሩ በፊት የሆነውን ነገር ነከመናገር በደማስቆስ መንገድ ላይ ጌታ እንዴት እንደጠራው ወደ መናገር ያደረገውን ሽግግር ያሳይለት ዘንድ ይህንን ሀረግ ተጠቅሟል፡፡
የእርሱ ድምፅ "የኢየሱስ ድምፅ" ከብርሃኑ ድምቀት የተነሳ ማየት እንኳ አልቻልኩም "ከብርሃኑ ድምቀት የተነሣ ከሌሎች ሁሉ ወደኋላ ቀረው"
እንደ ሕጉ ከሆነ እኔ ከሌሎች ሁሉ ይልቅ የተሰጠሁ ነበርኩ አናኒያስ የእግዚአብሔር ሕግ በመጠበቅ ረገድ በጣም ጥንቁቅ ነበር፡፡ የተመሠከረለት ነበር "በሌሎች ዘንድ ጥሩ ስም ነበረው" በተመሳሳይ ሰዓት ይህ ወዲያው የሆነን ነገር ለመግለጽ ጥቅም ላይ የሚለው የተለመደ መንገድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በዚያው ወቅት" ወይም "ወዲያውም፡፡"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ የገዛ ታሪኩን እየተናገረ አናንያስ የተናረወን ነገር መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ይህ ጳውሎስ በኢየሩሳሌም ለነበሩተ ሰዎች ያደረገው ንግግር ነው፡፡ ከዚያም እንዲህ አለ "ከዚያም አናናስ እንዲህ አለ" የእርሱ ፈቃድ "እግዚአብሔር ያቀደው እና እንዲሆን ያደረገውን ነገር" ምን ትጠብቃለህ? ይህ ጥያቄ ጳውሎስ እንዲጠመቅ ለማበረታታት የቀረበ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ብዙ አትጠብቅ!" ወይም "ብዙ አትዘገይ!" ኃጢአትን ታጠብ ልክ ሰውነትን በመታጠብ በሰውነት ላይ ያለን ቆሻሻ እንደሚናስወግድ ሁሉ የኃጢአት ይቅርታን ለማግኘት የኢየሱስን ስም መጥራት የሰውን ውስጥ ከኃጢአት ያነጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "የኃጢአት ይቅርታን ለማግኘት መጠየቅ፡፡"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ለተሰበሰበው ሕዝብ ስለተመለከተው የኢየሱስ ራዕይ መናገር ጀመረ፡፡ ራዕይ ተሰጠኝ "ራዕይ ተገለጠልኝ" ወይም "እግዚአብሔር ለእኔ ራዕይ ሰጠኝ" እንዲህ ሲለኝ አየሁት "እንዲህ ስለኝ ኢየሱስን አየሁት" አልተቀበሉትም "በኢየሩሳሌም ያሉት አልተቀበሉትም"
አያያዥ ዓረፈተ ነገር: በዚህ ክፍል ውስጥ ጳውሎስ ኢየሱስን በራዕይ መመልከቱን መተረኩን ያበቃል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ይህ ንግግሩ በኢየሩሳሌም ለነበሩት የእርሱን ንግግር ተሰብስበው ያደምጡ ለነበሩት ሰዎች ያደረገው ንግግር ማብቂያም ነው፡፡ እነርሱ ራሳቸው ያውቁታል ይህ የሚያመለክተው በኢየሩሳሌም የነበሩትን የማያምኑ አይሁዳዊያንን ነው፡፡ "በግርፋት ቀጥተው ሊለቁት አሰቡ" በሁሉም ምኩራቦች ውስጥ ጳውሎስ በኢየሩሳሌም ዙሪያ ባሉ ምኩራቦች ውስጥ የሚሳተፍ ማንኛውንም የአይሁድ አማኝ ይፈልግ ነበር፡፡ የእስጥፋኖስ ደም . . . በእርሱ ላይ ተረጭቶ ነበር ይህ የአነጋገር ዘይቤ ጥቅም ላይ የሚውለው አንድ ሰው ተገደለ ብሎ ለመግለጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እስጥፋኖስን ገደሉት፡፡"
እንደዚህ ያለውን ሰው ከምድር አስወግደው፥ "ግደለው" ይህንን ስያደርጉ ሳሉ "ይህንን ስያደርጉ ሳሉ" (UDB.) ይህ ቃል በተመሰሳይ ሰዓት የሆኑ ሁለት ነገሮችን የሚያሳይ ነው፡፡ ጳውሎስን ይዘው እንዲመጡ አዘዙ አማራጭ ትርጉም፡ "ጳውሎስን ይዘውት ይመጡ ዘንድ ወታደሮቹን አዘዘ" የወታደሮች ካምፕ ይህንን በ ACT 21:34 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ "አዛዡ እራሱ"
መግረፊያ አለንጋ፡፡ ሮማዊ እና በሕግ ቅጣት ያልተጣለበትን ሰው መግረፍ በሕግ ተፈቅዷልን? ይህ ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው የመቶ አለቃው ጳውሎስን ለመግረፍ ምን ስልጣን እንዳለው ለመጠየቅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ሮማዊ የሆነን እና ያልተፈረደበትን ሰው ለመግረፍ ምንም ስልጣን የለህም!" ምን ለማድረግ አስበሃል? አዛዡ ጳውሎስን ለመግረፍ የነበረውን እቅድ እደገና እንዲያስብበት የቀረበ ጥያቄ ነው፡፡ "ይህንን ማድረግ የለብህም!"
እንዲህ አለው "ለጳውሎስ ሂድ አለው" የተገኘ ዜግነት "ዜግነት ያገኘሁ" ወይም "ዜጋ የሆንኩ" የተወለድኩት ሮማዊ ሆኜ ነው "የተወለድኩት የሮም ዜግነት ካላቸው ቤተሰብ ነው፤ ስለዚህም የሮም ዜግነት ያገኘኹት በውልደት ነው፡፡" ይህንን ሊያደረግ የነበረው ሰው "ይህንን ለማድረግ ያቀደው ሰው" ወይም "ይህንን ለማድረግ እየተዘጋጀ ያለው ሰው"
ዋናው አዛዥ የስድስት መቶ ወታደሮች አለቃ ጳውሎስን ይዞት ወረደ ከወታደሮች ካምፕ ወደ ቤተ መቅደሱ የፍርድ አደባባይ ወደ ታች የሚወርድ ቀጥተኛ የሆነ መንገድ አለ፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ከሸንጎው እና በሊቀ ካህኑ ፊት ይቆም ዘንድ ይዘውት መጡ፡፡ ACT 22:30. አናኒያስ ይህ የዚህ ሰው ስም ነው፡፡ ነጭ ቀለም የተቀባ ግድግዳ ይህ ግድግዳ ንጹሕ ይመስል ዘንድ ቀለም መቀባቱን ለማመልከት ነው፡፡ ጳውሎስ ለአናኒያስ እንዲህ ሲል ነገረው፡፡ ግድግዳ ንጹሕ ይመስል ዘንድ ቀለም እንደሚቀባው ሁሉ እንዲሁም አናኒያስም በውጪ መልካም ይመስላል ነገር ግን ውስጡ ግን በክፋት የተሞላ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ነጭ ቀለም የተቀባ ግድግዳ፡፡" እንድገረፍ አዘዘ "ሰዎች ይገርፉኝ ዘንድ አዘዘ" ወይም "እነዚህ ሰዎች ይደበድቡኝ ዘንድ አዘዘ"
የእግዚአብሔርን ሊቀ ካህን እንደዚህ እንዴት ትሰድባለህ? ሰዎቹ ይህንን ጥያቄ በመጠቀም ጳውሎስ የተናገረው ነገር አግባብነት እንዳሌለው ለማሳየት ጥረት አድረገዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "የእግዚአብሔር ሊቀ ካህን አትሳደብ!" ወንድም እኔ ይህ ሰው ሊቀ ካህን መሆኑን አላወኩም ነበር አማራጭ ትርጉሞች 1) "ጳውሎስ አላወቀም ነበር ምክንያቱ የዚህ ሰው ሁኔታው ሁሉ እንደ ሊቀ ካህን አይደለም" ወይም 2) "ጳውሎስ ከኢየሩሳሌ ለብዙ ጊዜያት ርቆ ስለነበር አዲስ ሊቀ ካህን መሾሙን አያውቅም ነበር፡፡"
ተፈርዶብኛል "አንተ በእኔ ላይ ፈርደሃል" ሸንጎው እርስ በእርሱ ተከፋፈለ "የሸነንጎው አባላት መስማማት አልቻሉም" ትንሰዔ የለም፣ መላእክት እና መናፈስት የሉም አማራጭ ትርጉሞች 1) በትንሳዔ፣ በመለአክት ወይም በመናፍስ አያምኑም ወይም 2) እግዚአብሔር ሰዎች እን መለአክት ወይም መናፍስት አድርጎ ሰዎችን ከሞት አያስነሳም፡፡
ከዚህም የተነሣ ከፍተኛ ኹከት ተነሣ “ስለዚህም” የሚለው ቃል አሁን የሆነው ነገር የሆነበት ምክንያት ከዚህ በፊት ከሆነው ነገር የተነሣ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ከዚህ በፊት የተከናወወነው ነገር ጳውሎስ ስለ ትንሳዔ ያለውን እምነት መግለጹ ነበር፡፡ መናፍስት ወይን መለአክት ቢያናግሩትስ? ፈርሳዊያን መላእክት እና መናስፍት እንዳሉና ከሰዎች ጋር እንደሚነጋገሩ በመግለጽ ሳዱቃዊያንን ገሰጾዋቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "መላእክት ወይም መናፈስት ተናግረውት ይሆናል" ጳውሎስን እንደ ጨርቅ ልበጣጥሱ ፈለጉ "አካለዊ ጉዳት ባደረሱበት ነበር" በጉልበት ወሰዱት "ጳውሎስን በጉልበት ወሰዱት" ወደ ወታደሮች ካምፕ ወሰዱት ይህንን በ ACT 21:34 ላይ ምን ብለህ እንደ ተረጎምከው ተመልከት፡፡
መሰሰከረ አማራጭ ትርጉም 1) የግል ድነትን እንዴት እንደገኘ "መናገር" ወይም "መመሰከር" ወይም 2) የድነት መልዕክት መናገር፡፡
አጠቃላይ መረጃ: አጠቃላይ መረጃ: ይህ በጳውሎስ ታሪክ ውስጥ አዲስ ስለተፈጠረ ነገር ነው፡፡ አይሁዳዊያን ጳውሎስን ለመግደል ተማከሩ፡፡ ተማማሉ "አንድ ነገር ለማድረግ በመደበኛ ሁኔታ መስማማት" አርባ ወንዶች "40 ወንዶች"
ሄዱ "አርባ አይሁዶች ሄዱ" ስለዚህም ይህ ቃል ከዚህ በፊት በተነገረ አንድ ነገር ምክንያት ይህ እንደሆነ ያሳያል፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥ አይሁዳዊያኑ ለሸንጎው የደረሱበትን ስምምነት በመናገራቸው ምክንያት ነው፡፡ ወደ እናንት እናመጣው ዘንድ "ጳውሎስን ከወታደሮች ካምፕ ይዘውት በቤተ መቅደሱ ውስጥ ወደሚገኙት ሸንጎዎች ዘንድ ለማምጣት"
ተኝተው ይጠባበቁ ነበር ጳውሎስን ለመግደል ቃል የተገባቡት ሰዎች በጳውሎስ በጉልበት ነጥቀው ለመውሰድ ተዘጋጅተው ነበር፡፡ የወታደሮች ካምፕ በ ACT 21:34 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አንድ ነገር ሊነግረው ይፈልግ ነበር "ወጣቱ ለወታደሮች አለቃ የሆነ ነገር ሊነግረው ፈልጎ ነበር"
እስረኛው ጳውሎስ ወደ እርሱ ዘንድ አስጠራኝ "እስረኛው ጳውሎስ እንድመጣ እና ከእርሱ ጋር እንዳወራ ጠየቀኝ" ይህ ወጣት የወታደር አለቃው ወጣቱን በእጆቹ ይዞት ስለነበር ይህ የጳውሎስ የአጎት ልጅ እድሜው ከ12 እስከ 15 ይሆናል፡፡
አጠቃላይ መረጃ: የጳውሎስ የአጎቱ ልጅ ለወታደሮቹ አለቃ ጥያቄ መልስ ይሰጥ ነበር፡፡ አርባ ወንዶች "40 ወንዶች" ተኝተው ይጠብቁት ነበር "ጳውሎስን በጉልበት ለመንጠቅ ዝግጁዎች ነበሩ"
ሁለት መቶ አለቆች "2 መቶ አለቆች" ሰባ ፈረሰኞች "70 ፈረሰኞች" ሁለት መቶ ጦረኞች "200 ጦር የታጠቁ ወታደሮች" ከሌሊቱ ሦስተኛው ሰዓት ላይ ከሌልቱ ሰጠኝ ሰዓት ላይ፡፡ ፊሌክስ አገረገዥው የዚያ አከባቢ ገዥ የሆነው ፍልክስ በቄሳሪያ ይኖር ነበር፡፡
አጠቃላይ መረጃ: የወታደሮቹ አለቃ ለዘገረ ገዥው ፍልክስ የላከው ደብዳቤ የጀመረው እንዲህ ነው፡፡ ከቀላውዴዎስ ሉስዮስ ወደ ክቡር አገረ ገዡ ወደ ፊልክስ፤ ሰላም ለአንተ ይህ መደበኛ የደብዳቤ መግቢያ ነው፡፡ ቀላውዴዎስ ሉስዮስ የወታደሮቹ አለቃ ስም ነው፡፡ ፍልክስ አገረገዥው ፍሌክስ ለዚያ አከባቢ በአጠቃላይ በሮም የተሸመ አገረ ገዥ ነው፡፡ ልገድሉት ነበር አማራጭ ትርጉም: "አይሁዳዊያን ጳውሎስን ለመግደል ዝግጁዎች ነበሩ" መጡ "ደረሱ" ወይም "ወደፈለጉበት ቦታ ደረሱ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ይህ የወታደሮቹ አለቃ ለሀገረ ገዥው ፍልክስ የጻፈው ደብዳቤ ማብቂያ ነው፡፡ ማወቅ እፈልጋለሁ በዚህ ስፍራ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ቀላውዴዎስ ሉስዮስ ነው፡፡ ከሰሱት "አይሁዳዊያን ጳውሎስን ከሰሱት" ከዚያ ነገሩ ምን እንደሆነ ተገነዘብኩ አማራጭ ትርጉም: "በኋላ ላይ ገባኝ"
ስለዚህም ወታደሮቹ የተሰጣቸውን ትዕዛዝ ተግባራዊ አደረጉ በዚህ ሥፍራ ላይ “ስለዚህ” የሚለው ቃል ከዚህ በፊት በተነገረ አንድ ነገር ምክንያት ይህ እንደሆነ ያሳያል፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥ የወታደሮቹ አለቃ ለወታደሮቹ የሰጣቸው ትዕዛዝ ጳውሎስን እንዲጠብቁት ነው፡፡ አንቲጳጥሪስ ይህች ሄሮዶስ ለአባቱ አንቶጳጥሪ ክብር ሲል የገነባት ከተማ ናት፡፡ በዘመናችን እስራኤል ውስጥ ትገኛለች፡፡
የኪልቅያ ሰው እንነደሆነ በተረዳ ጊዜ "አገረ ገዥው ጳውሎስ የኪልቅያ ሰው እንደሆነ ባወቀ ጊዜ" ይጠብቁት ዘንድ አዘዘ "ወታደሮቹ ጳውሎስን ይጠብቁት ዘንድ አዘዘ" ወይም "ወታደሮቹ ጳውሎስን ያስሩት ዘንድ አዘዘ"
አጠቃላይ መረጃ: ጳውሎስ በቄሳሪያ የፍርድ ሂደቱን በመከታተል ላይ ይገኛል፡፡ ጠርጡለስ የተባለ ሰው ለአገረ ገዥው ፍልክስ በጳውሎስ ላይ የቀረበው ክስ ምን እንደሆነ አቀረበ፡፡ ከአምስት ቀናት በኋላ "የሮም ወታደሮች ጳውሎስን ወደ ቄሳሪያ ከወሰዱት በኋላ ባሉት አምስት ቀናት ውስጥ" አናኒያስ በ ACT 23:1 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ ተናጋር "ጠበቃ" ወይም "በፍርድ ቤት አንድን ሰው ከሶ የሚቆም ሰው” ወደዚያ ሄደ "went to Caesarea where Paul was" ጠርጢለሰስ ይህ የሰው ስም ነው፡፡ ጳውሎስ በአገረ ገዥው ፊት ሲቆም "ጳውሎስ በፍርድ ቤቱ ውስጥ ፈራጅ በሆነው በሀገረ ገዥው ፊት ሲቆም" እርሱን መክሰስ ጀመረ "እርሱን ተቃውሞ መናገር ጀመረ" ወይም "የሮምን ሕግ መተላለፉን በማሳየት ጳውሎስን መክሰስ ጀመረ" በአንተ ምክንያት በዚህ ሥፍራ ላይ “አንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሀገረ ገዥውን ነው፡፡ ሠላም አለን "አንተ የሚታስተዳድራቸው ሕዝቦች ሠላም አላቸው" ፍልክስ ይህንን በ ACT 23:25 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ስለዚህም ብዙ ላቆይህ አልፈልግም አማራጭ ትርጉሞች 1) ስለዚህም ጊዜህን መሻማት አልፈልግም (UDB) ወይም 2) ስለዚህም ላደክምህ አልፈልግም፡፡ በአጭሩ የሚናገረውን አድምጠኝ "አጭር ንግግሬን አድምጥልኝ" ይህ ሰው እንዲህ ያለ ነገር ስያደርግ አግኝተነዋል “እኛ” የሚለው ቃል አናኒያስ፣ የተወሰኑ ሽማግሌዎች እና ጠርጠሊየስን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ጳውሎስን ተመልክተነዋል” ወይም “ጳውሎስ ይህንን እንዳደረገ አውቀናል" በዓለም ያሉ አይሁዶች ሁሉ በዚህ ሥፍራ ላይ “ሁሉም” የሚለው ቃ በጳውሎስ ላይ የቀረበው ክስ ግነት ተሞልቶበት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በዓለም ያሉ አይሁዳዊያን ሁሉ”፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጠርጡለስ ለአገረ ገዥው ፍልክስ በጳውሎስ ላይ ያቀረበው ክስ አጠናቀቀ፡፡ ጳውሎስን በጠየቁት ጊዜ "ጳውሎስን ባወጣጡት ጊዜ" ወይም "በችሎት ፊት እንደሚደረገው ጥያቄ በተጠየቀ ጊዜ" እኛ የምከሰው ስለ … ነው "ጳውሎስ ይህንን በማድረጉ ነው የሚንከሰው" ወይም "ጳውሎስ ይህንን በማድረጉ ጥፋተኛ በመሆኑ ነው የሚንከሰው"
አጠቃላይ መረጃ: ጳውሎስ ለቀረበበት ክስ በሀገረ ገዥው ፍልክስ ፊት እንዲህ በማለት ምላሽ ሰጠ፡፡ አገረ ገዥው ተቁነጠነጠ "ሀገረ ገዥው ምልክት አሳየ" ሀሳቤን ላብራራ "ያለሁበትን ሁኔታ ላብራራ" አንተ ራስህ ልታረጋግጥ ትችላለህ "ማረጋገጥ ትችላለህ" እስካሁን ዐሥራ ሁለት ቀን ሆኖኛል "12 ቀናት ሆኖኛል" ኹከት አላስነሳሁም "አላወኩኝም" ወይም "ማንንም ለኹከት አልቀሰቀስኩም" የተከሰስኩበት ክስ "ጠፋተኛ ተደርጌ የተከሰስኩበት" ወይም 'ወንጀለኛ የተደረግኹት"
ይህን ለአንተ አምናለሁ "ይህንን በአንተ ፍት እቀበላሉ" ወይም "ይህንን ለአንተ እናገራለሁ" የስህተት ትምህርት ብለው ይጠሩታል "የስህተት ትምህርት ቡድኖች ብለው ይጠራሉ" የአባቶቻን አምላክ ይህ የሚያሳየው ጳውሎስ የሚከተለው የትንቱን ሃይማኖት መሆኑን ነው፡፡ ይህ ደግሞ አዲስ አይደለም. የስህተት ትምህርት ተብሎም መጠራት አይችልም፡፡" የተቀደሱት "ቅዱስ ሕዝብe" ይህንን ለማግኘት እሠራለሁ "ይህንን ለማግኘት እለማመዳለሁ" ወይም "ይህንን ለማግኘት እጥራለሁ" በእግዚአብሔር ፊት "በእግዚብሔር መገኘት ውስጥ"
ሀገሬን በመርዳት የገንዘብ ስጦታ፡፡ "ለመርዳት የሚሆን የገንዘብ ስጦታ" ከሕዝቡ ጋር አይደለም "ሕዝቡን የሰበሰብኩት ትክክለኛ ያልሆነ ነገር ለማድረግ አይደለም" እነዚህ ሰዎች "ከኢስያ የመጡ አይሁዳዊያን" የሚሉት ነገር አንዳች ካላቸው "የሚሉት ነገር ካላቸው"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ስለተከሰሰበት ነገር በሀገረ ገዥው ፍልክስ ፊት መለስ መስጠቱን አጠናቋል፡፡ እነዚሁ ተመሳሳይ ሰዎች በቄሳሪያ ጳውሎስ በችሎት በቀረበ ጊዜ የነበሩት እነዚሁ የሸንጎው አባላት የሆኑት ሰዎች፡፡
የወታደሮች አዛዡ ሉስዮስ በወረደ ጊዜ "የወታደሮች አለቃ የሆነው ሉስዮስ በወረደ ጊዜ" ወይም "የወታደሮች አለቃ የሆነው ሉስዮስ በወረደ ጊዜ" የአንተን ነገር ውሳኔ እሰጣለሁ "በአንተ ላይ የቀረበውን ክስ አስመልክቶ ውሳኔ እሰጣለሁ" ወይም "ጥፋተኛ መሆን አለመሆንን እወስናለሁ" በጥቂቱም ነጻነት ሰጠው "ለጳውሎስ በእስር ላይ እያለ በመጠኑም ቢሆን ነጻነት ሰጠው"
ከጥቂት ቀናት በኋላ "ከብዙ ቀናት በኋላ" ፍልክሽ ይህንን በ ACT 23:24 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ድሩሲላ የእርሱ ምስት ናት ድሩሲላ የሴት ስም ነው፡፡ ፍልክስ በፍራት ተሞላ ፍልክስ ስለኃጢአቱ ጸጸት ተሰምቶት ልሆን ይችላል፡፡ ለአሁኑ "ለአሁኑ" ወይም "እስከ በኋላ ድረስ"
ጳውሎስ ገንዘብ ልሰጠው ይችል ነበር ፍልክስ ጳውሎስ ነጻ ለመውጣት ጉቦ ልሰጥ ይችላል ብሎ አስቦ ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ጳውሎስ ለፍልክስ ገንዘብ መስጠት ይችል ነበር፡፡" ስለዚህም ብዙ ጊዜ ሰዎችን ልኮ ያስጠራው እንዲሁም ያወራው ነበር "ስለዚህም ፊስጦስክስ ብዙ ጊዜ ጳውሎስን አስጠርቶ ያወራው ነበር" ጶርቅዮስ ፊስጦስ ይህ ፍልክስን ተክቶ የሀገረ ገዥ የሆነው ሰው ስም ነው፡፡
አጠቃላይ መረጃ: አሁን ፊስጦስ የቄሳሪያ አገረ ገዥ ሆኗል፡፡ አሁን ይህ በታኩ ውስጥ የተከናወነው ቀጣዩ ነገር ምን እንደሆነ ምልክት ሆኖ ያሳየናል፡፡ ፊስጦስ ወደ መንደሩ ገባ አማራጭ ትርጉሞች 1) በቀላሉ ፊስጦስ ወደ አከባቢው መጣ ወይም 2) ፊስጦስ አከባቢውን ማስተዳደር ጀመረ፡፡ (UDB). ከቄሣሪያ አንስቶ እስከ ኢየሩሳሌም ድረስ ሄደ አማራጭ ትርጉሞች 1) ኢየሩሳሌም ወደ ላይ አድርጎ ማቀመጡ ኢየሩሳሌም ጠቃሚ መሆኗን የሚያሳይ ነው ወይም 2) ኢየሩሳሌም በተራራ ላይ ያለች ከተማ በመሆኗ ወደ ከፍታ መውጣቱን የሚያሳይ ነው፡፡ ጳውሎስ ላይ ክስ አቀረቡበት ይህ በፍርድቤት መደበኛ ክስ ማቅረባቸውን ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ጳውሎስ ሕግጋትን መተላለፉን የሚያሳይ ክስ አቀረቡበት፡፡" በፊስጦስ ፊት አጥብቀው ከሰሱት "ፊስጦስን ለመኑት" ወይም "ፊስጦስን ጠየቁት" ይጠራው ዘንድ . . . እነርሱም እርሱን መግደል ይችሉ ዘንድ "ፊስጦስ ጳውሎስን ይጠራው ዘንድ . . . አይሁዳዊያንም ጳውሎስን መግደል ይችሉ ዘንድ" ይጠራው ዘንድ "ይልከው ዘንድ" በመንገድ ላይም እነርሱ መግደል ይችሉ ዘንድ ጳውሎስን በመንገድ ላይ ተደብቀው ልገድሉት ይፈልጉ ነበር፡፡
ጳውሎስ በቄሣሪያ እስረኛ ነበር አማራጭ ትርጉም፡ "ጳውሎስ በቄሣሪያ እስረኛ ከመሆኑ የተነሣ እኔ እራሴ ወደዚያ በፍጥነት እመለሳለሁ፡፡" ይህ ሰው ላይ አንዳች ነገር አድርጎ ከሆነ "ጳውሎስ ላይ ጥፋት የተገኘ እንደሆነ" ልትከሱት ትችላላችሁ "ክስ ልታቀርቡበት ትችላላችሁ" ወይም "የተላለፈውን ሕግ በማንሳት ልትከሱት ትችላላችሁ"
በዚያ ከቆየ በኋላ "ፊስጦስ በዚያ ቆየ" በፍርድ ወንበር ላይ ተቀመጠ "እንደ ዳኛ ሆኖ በሚፈርድበት ወንበር ላይ ተቀመጠ" ጳውሎስም በፊቱ እንዲቆም ተደረገ አማራጭ ትርጉም፡ "ጳውሎስንም በፊቱ አቀረቡ" በመጣ ጊዜም "ጳውሎስ በመጣና በፊስጦስ ፊት በቆመ ጊዜ" የአይሁዳዊያን ስም "የአይሁዳዊያን ሕግ" (UDB) የቤተ መቅደሱን ሐህግ አለመተላለፉን ጳውሎስ ወደ ቤተ መቅደሱ ማን መግባት ይችላል የሚለውን ሐህግ አለመተላለፉን ተናገረ፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ወደ ቤተ መቅደሱ መግባት የሚችሉሰዎች ሕግን አልመተላለፉን"
በአይሁዳዊያን ዘንድ ተቀባይነት ማግኘት ስለፈለገ "አይሁዳዊያንን ማስደሰት ስለፈለገ" እነዚህን ነገሮች ለመዳኘት እኔ አልችልም አማራጭ ትርጉም: "እነዚህን ነገሮች አስመልክቶ እኔ ምንም ቢያኔ መስጠት አልችልም" እነኔ ፍርድ መስጠት የሚችለው አማራጭ ትርጉም፡ "በእኔ ላይ ፍርድ መስጠት የሚችልበት ሥፍራ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጰውሎስ ከፊስጦስ ጋር መነጋገሩን ቀጥሏል፡፡ እኔ ያደረኩት ነገር ለሞት የሚያበቃ ከሆነ "ለሞት ቅጣት የሚያበቃ ጥፋት ፈጽሜ ከሆነ" ክሳቸው ትክክል ካልሆነ "የከሰሱኝ ክስ ትክክል ካልሆነ" ማንም ለእነርሱ አሳልፎ ልሰጠኝ አይችልም አማራጭ ትርጉሞች 1) ፊስጦስ ለእነዚህ በሐሰት ለከሰሱት ሰዎች አሳልፎ ልሰጠው የሚስችል ምን ሕጋዊ ሥልጣን የለውም ወይም 2) ጳውሎስ እያለ ያለው ያቀረቡት ክስ መሠረት ያሌለው ከሆነ ሀገረ ገዥው በአይሁዳዊያን ጥያቄ መሠረት ለእነርሱ አሳልፎ ልሰጠው አይገባም፡፡ ወደ ቄሣር ይግባኝ አለ "ቄሣር ይዳኘኝ ዘንድ በእርሱ ፊት መቅረብ እፈልጋለሁ" ፊስጦስ ከሸንጎዎቹ ጋር ተመካከረ በዚህ ሥፍራ ላይ “ሸንጎ” ተበሎ የተጠቀሰው በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ በአጠቃላይ የተጠቀሰው የአይሁድ ሸንጎ አይደለም፡፡ ይህ በሮም አገዛዝ ውስጥ ያለ ፖለቲካዊ ሸብጎ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ፊስጦስ ከራሱ የአስተዳደር አማካሪዎች ጋር ተነጋገረ፡፡"
አጠቃላይ መረጃ: ፊስጦስ የጳውሎስን ጉዳይ ለንጉሥ አግሬጳ ማስረዳት ጀመረ፡፡ አሁን ይህ ቃል በታሪኩ ውስጥ አዲስ ነገር መጀመሩን የሚያሳይ ነው፡፡ ንጉሥ አግሪጳ በርኒቄ አግሪጳ በዚያ ዘመን የነገሠ ንጉሥ ሲሆን በርኒቄ ደግሞ እህቱ ናት፡፡ ለፊስጢስ ኦፍሳሌያዊ ክፍያ ለመፈጸም "ፊስጢስን በኦፍሴላዊ ጉዳይ ለመጎብኘት" አንድ ሰው ፊስጦስእስረኛ ሆኖ ወደኋላ ቀርቶ ነበር አማራጭ ትርጉም: "ፊስጦስ ቢሮን ትቶ ሲሄድ ሰውዬውን በዚህ በእስር ትቶት ሄዶ ነበር፡፡"
ስለዚህ በዚህ ሥፍራ ላይ “ስለዚህ” የሚለው ቃል ከዚህ በፊት በተነገረ አንድ ነገር ምክንያት ይህ እንደሆነ ያሳያል፡፡ በዚህ ሁኔታ ውስጥም ፊስጦስ የተከሰሰው ሰው ከከሳሾቹ ጋር መገናኘት እና መከላከያ ሀሳቡን ማቅረብ አለበት ብሏል፡፡ ሁሉም ስገናኙ "የአይሁድ መሪዎች በዚህ ከእኔ ጋር ለመገናኘት በመጡ ጊዜ" በፍርድ ወንበር ላይ እቀመጣለሁ "እንደ ዳኛ ሆኜ በምፈርድበት ወንበር ላይ እቀመጣለሁ" (ተመልከት: ACT 25:6) ሰውዬው እንዲመጣ አዝኩ አማራጭ ትርጉም፡ ወታደሮቹ ጳውሎስን ወደፊት ይዘውት ይመጡ ዘንድ አዘዝኩኝ" ስለራሳቸው ሃይማኖት “ሃይማኖት” የሚለው ቃል ሰዎች ስለ ሕይወት እና ልዕለ ተፈጥሮአዊ ኃይል ያላቸው እምነት ነው፡፡ ስለእነዚህ ነገሮች በዚያ ቤታ ፍርድ ይሰጣቸው ዘንድ አማራጭ ትርጉም፡ "የአይሁድ ሸንጎ በእነዚህ ጉዳዮች በተለከ ይህ ሰው ጥፋተኛ አድረገው ወሰኑበት"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ፊስጦስ ጉዳዩን ለንጉሥ አግሬጳ ማብራራቱን አጠናቀቀ፡፡ እንድጠብቁት አዘዝኳቸው አማራጭ ትርጉም፡ "ወታደሮች በእስር ቤት ውስጥ እንዲጠብቁት አዘዝኳቸሁ" "ነገ፣" ፊስጦስ እንዲህ አለ፣ "ትሰሙታላችሁ፡፡" "ፊስጦስ እንዲህ አለ፣ 'ነገ ጳውሎስ ስናገር መስማት ትችሉ ዘንድ አመቻቻለሁ፡፡'"
አግሪጳ እና በርኒቄ እነዚህ ስሞች በ ACT 25:13 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምካቸው ተመልከት፡፡ ጳውሎስ ወደ እነርሱ ዘንድ ቀረበ አማራጭ ትርጉም: "ጳውሎስን በእነርሱ ፊት ይቀር ዘንድ ይዘውት መጡ፡፡ ወደ እኔ ጮኹ "አይሁዳዊያን በእኔ ላይ ተቆጥተው ተናገሩ" ከእንግዲህ ወዲህ በሕይወት ልኖር ፈጽሞ አይገባውም ይህ ዓረፍተ ነገር አጽኖት ሰጥቶ የሚያስተላልፈው ከተባለው በተቃራኒ የሆነውን ነገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በአፋጣኝ መሞት ይኖርበታል፡፡"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ፊስጦስ ለንጉሥ አግሪጳ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ እርሱን ወደ እናንተ ዘንድ ይዤው መጣሁ፣ በተለይም ወደ አንተ ወደ ንጉሥ አግሪጳ ዘንድ "ጳውሎስን ወደ እናንተ ሁሉ ዘንድ ይዤው መጣሁ ነገር ግን በተለይም አንተ ንጉሥ አግሪጳ ስለዚህ ተጨማሪ መጻሐፍ የሚችለው ነገር ይኖረኝ ዘንድ "ስለዚህ ሌላ መጻፍ እችል ዘንድ" ወይም "ስለዚህ ምን መጻፍ እንዳለብኝ አውቅ ዘንድ" አንድን እስረኛን የታሰረበት ምክንያት ምን እንደሆ በግልጽ ሳይጠቀስ ዝም ብሎ መላክ ምክንያታዊ አልመስል ብሎኛል "አንድን እስረኛ የታሠረበት ምክንያት ምን እንደሆነ በግልጽ ጽፎ መላክ ምክንያታዊ መስሎ ታይቶኛል" በእርሱ ላይ ያላቸው ክስ አማራጭ ትርጉሞች 1) የአይሁድ መሪዎች በእርሱ ላይ ያቀረቡት ክስ ወይም 2) በሮማዊያን ሕግ መሠረት ጳውሎስ ሊከሰስበት የሚችለው አንቀጽ፡፡
አያያዥ ዓረፈተ ነገር : ፊስጦስ ጳውሎስን በንግሥ አግሪጳ ፊት አቀረበው፡፡ በቁጥር 2 ላይ ለንግሥ አግሪጳ ለተከሰሰበት ክስ ምላሽ መስጠት ጀመረ፡፡ እጆቹን ዘርግቶ "የሕዝቡን ትኩረት ማግኘት ይችል ዘንድ ወደሕዝቡ እጆቹን ዘርግቶ" ለተከሰሰበት ክስ መልስ ሰጠ "ለተከሰሰበት ክስ መልስ መስጠት ጀመረ" ራሴን ደስተኛ ሰው አድርጌ እቆጥረዋለሁ ጳውሎስ ደስተኛ ነበር ምክንያቱም በንጉሥ አግሪጳ ፊት መቆሙ ወንጌልን ለመናገር እድል ስለምሰጠው ነው፡፡
አይሁዳዊያን ሁሉ አማራጭ ትርጉሞች 1) ከጳውሎስ ጋር ያደጉት እና ፈርሳዊ ሆኖ የሚያውቁት አይሁዳዊያን ወይም 2) "ጳውሎስ በፈሪሳዊነቱ ከነበረው ቅናት የተነሣ በአይሁዳዊያን ዘንድ የታወቀ ነበር እንዲሁመም በአማኝነቱም የታወቀ ነው፡፡" በራሴ ሀገር አማራጭ ትርጉም 1) በራሱ ሕዝብ መካከል፣ ይህ ማለት የግድ በእስራኤል መልከአምድር ውስጥ ማለት ላይሆን ይችላል ወይም 2) በእስራኤል ምድር ውስጥ፡፡
አሁን ጳውሎስ ይህንን ቃል የተጠቀመው ለተከሰሰበት ክስ መልስ በመስጠት ሂደት ውስጥ ወደሌላኛው መከራከሪያ ነጥቡ መሰጋገሩን ለማሳየት ነው፡፡ ዛሬ ፍርድ ለመቀበል በዚህ እገኛለሁ አማራጭ ትርጉም: "እነርሱ ከሰውኝ ዘሬ በዚህ አለሁ" እግዚብሔር ለአባቶቻችን የገባውን ቃል እጠባበቃለሁ ጳውሎስ የመስሑን መምጣት ይጠብቃል፡፡ ወደዚያ እንደሚንደርስ ተስፋ እናደርጋለን፡፡ "እግዚአብሔር የገባውን ተስፋ እንደሚንቀበል ተስፋ እናደርጋለን" እግዚአብሔር የሞተ ሰውን ማስነሳቱ ይህንን ያኸል የማይታመን ነው ብላችሁ ስለምን አሰባችሁ? ጳውሎስ ይህንን ንግግር የተናገረው አግሪጳ ጳውሎስ የተናገረው ነገር አግሪጳ ከዚህ በፊት እግዚአብሔር ሰዎችን ከሞት ማስነሳት እንደሚችል በማመኑ ምክንያት ከዚያ ጋር ለማያያዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "አንተ ራሰህ እግዚአብሔር ሰውን ከሞት ልያስነሣ ይችላል ብለሃል!"
በአንድ ጊዜ ጳውሎስ ይህንን ሀረግ የተጠቀመው ለክሱ የመከራከሪያ ሀሳቡን በማቅረብ ሂደት ውስጥ ለውጥ መኖሩን ለማሳየት ነው፡፡ ዘሂን ደግሞ እንዴት ቅዱሳንን ያሳድድ አንደነበር መናገር ጀመረ፡፡ የኢየሱስን ስም በመቃወም በዚህ ሥፍራ ላይ “ስም” የሚለው ቃል የኢየሱስን መልዕክ የሚውክል ነው፡፡አማራጭ ትርጉም: "የኢየሱስን መልዕክት በመቃወም፡፡" እነርሱን በመቃወም ድምፄን ሰጥቻለሁ "እነርሱን ለመቅጣት ደምፅ ሰጥቻለሁ" ብዙ ጊዜ እቀጣቸው ነበር አማራጭ ትርጉሞች 1) ጳውሎስ የተወሰኑ አማኞችን ብዙ ጊዜ ቀጥቶዋቸዋል ወይም 2) ጳውሎስ ብዙና የተለያዩ አማኞችን ቀጥቶዋል፡፡
ይህንን በማድረግ ላይ ሳለሁ ጳውሎስ ይህንን ሀረግ የተጠቀመው በክርክር ሀሳኑ ላይ ሌላ ለውጥ መኖሩን ለማሳየት ነው፡፡ አሁን ኢዩስን ከማሳደድ እርሱን ወደ መከተል ኢየሱስ እንዴት እደለወጠው መናገር ጀመረ፡፡ እያለe ይህ ቃል በሆነ ጊዜ የተጀመሩ ሁለት ነገሮችን ያመለክታል፡፡ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ጳውሎስ ቅዱሳንን በማሳደድ ላይ ሳለ ወደ ደማስቆ ሄዶ ነበር፡፡ ስልጣን ተሰጥቶ እንዲሁም ማዘዣ ወረቀት ይዞ ጳውሎስ ከአይሁድ መሪዎች ዘንድ የተሰጠው አይሁዳዊያን አማኞች ለማሳደድ የሚያስችለው ስልጣን የተሰጠበት ደብዳቤ በእጁ ይዞ ነበር፡፡ . እግዚአብሔር መቃወም በጣም ከባድ ነው ጳውሎስ የእግዚአብሔርን ዕቅድ መቃወምን በሬ የአራሹን በተር ከመቃወም ጋር እግዚአብሔር እንዳነጻጸረ ተናገረ፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ለንጉሥ አግሪጳ የመከራከሪያ ሀሳቡን ማቅረቡን ቀጥሏል፡፡ በእነዚህ ቁጥሮ ከጌታ ጋር ያደረገውን ነግግር በቀጥታ እያጣቀሰ ይናገራል፡፡ ለእኔ ለራሴ ለይቼሃለሁ "የራሴ አድርጌሃለሁ" (UDB) ወይም "ለራሴ ለይቼሃለሁ" በእኔ ላይ ባለህ እምነት ይህ በእግዚአብሔር ማመን እግዚብሔር ለራሱ የለያቸው ሰዎች መሆኑን ያሳያል፡፡ በእኔ ላይ ካላቸው እምነት የተነሣ ለራሴ የለየኋቸው ጳውሎስ የጌታን ንግግር በቀጥታ መጥቀሱን ጨርሶዋል፡፡
ስለዚህ በዚህ ሥፍራ ላይ “ስለዚህ” የሚለው ቃል ከዚህ በፊት በተነገረ አንድ ነገር ምክንያት ይህ እንደሆነ ያሳያል፡፡ በዚህ ሁኔታ ውሰጥም ጳውሎስ ጌታ በራዕይ ምን እንዳሳየው ከዚህ በፊት አብራርቶ ጨርሷል፡፡ ሰማያዊውን ራዕይ ለመታዘዝ አሻፈረኝ አላልኩም "በዚህ ራዕይ ከሰማይ መጥቶ ለተሰጠኝን መልዕክት ታዝዤያለሁ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ለንጉሥ አግሪጳ ያቀረበውን የመከራከሪያ ሀሳብ አጠናቀቀ፡፡. ነቢያት ያሉት ነገር ጳውሎስ የብሉይ ኪዳን ነቢያት ጽሑፎች ስብስብን እያመለከተ ነው፡፡ ክርስስ መከራን እነንዲቀበል "ክርስቶስ መከራን ይቀበል ዘንድ እና እንዲሞት" ብርሃንን ያውጅ ዘንድ "የድነትን መልዕክት ይናገር ዘንድ"
አንተ አብደሃል "ትርጉም ያሌለው ነገር መናገር ጀምረሃል" ወይም "አብደሃል" አላበድኩም "ጤነኛ ነኝ" ወይም "የማስበውም በትክክል ነው" በጥንቃቄ ልታሰብበት የሚገባ ነገር ነው "ጥንቃቄ ያስፈልገዋል" ወይም "ጥንቃ የሚያስፈልገው ጉዳይ" ለእርሱ በግልጽ ነገርኩት "ለንጉስ አግሪጳ በግልጽ ነገርኩት" ይህ በድብቅ የተደረገ ነገር አይደለም "በምስጥር የተደረገ ነገር አይደለም"
ንጉሥ አግሪጳ ሆይ በነቢያት ታምናለህን? ጳውሎስ ይህንን ጥያቄ ለንጉሥ አግሪጳ የጠየቀው ንጉሥ አግሪጳ ነቢያት ስለ ኢየሱስ የተናገሩትን ነገር ያምን ስለነበረ ለማስታወስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "የአይሁድ ነቢያት የተናገሩትን ነገር አንተ ታምናለህ!" በዚህ አጭር ጊዜ ልታሳምነኝ እና ክርስትያን ልታደረገኝ ትፈልጋለህን? አግሪጳ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው ጳውሎስ ሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን ሳያቀርብ አግሪጳን እንዲሁ በቀላሉ ማሳመን እንደማይችል ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እኔን እንዲሁ በቀላሉ ማሳመን እችላለሁ ብለህ አስበሃል!"
ከዚያም ንጉሡ እና አገረ ገዥው ከመቀመጫቸው ተነሡ "ከዚያም ንጉሥ አግሪጳ እና አገረ ገዥው ፊስጦስ ከመቀመጫቸው ተነሡ"
አጠቃላይ መረጃ: ጳውሎስ ወደ ሮም ጉዞ ጀመረ፡፡ ይህ በተወሰነ ጊዜ አማራጭ ትርጉም፡ "ሀገረ ገዥው ይህንን በወሰነ ጊዜ" በመርከብ መሄድ ጀመርን በዚህ ክፍል ውስጥ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጸሐፊውን ሉቃስን እና ጳውሎስን ነው፡፡ እርሱ ጳውሎስ ወደ ሮም ስጓዝ አብሮት ተጉዞ ነበር፡፡ ወደ ጣሊያን በመርከብ ሄዱ ጣሊያን በሮም ውስጥ ያለች የአንድ አከባቢ ስም ነው፡፡ ዩልዩስ የተባለ መቶ አለቃ ዩልዩስ የወንድ ስም ነው፡፡ የአውጉስጦስ ጭፍራ ይህ የብዙ ሠራዊት መጠሪያ ስም ነው ወይም መቶ አለቃው ያለበት የወታደር ቡድን ስም ነው፡፡ በአድራሚጢስ መርከብ አማራጭ ትርጉም 1) ከአድራሚጢስ የሚመጣ መርከብ ወይም 2) በአድራሚጢስ ስም የተመዘገበ ወይም ፈቃድ ያወጣ መርከብ፡፡ ይህ ምናልባት በዘሟ ቱርክ በምዕራብ አከባቢ የሚገኝ ሥፍራ ሊሆን ይችላል፡፡ በመርከብ ለመጓዝ ጸዘጋጅታ ሻሉ "ለመገዋዝ ተዘጋጅተው" ወይም "ዝግጅታቸውን አጠናቀው" በባሕሩ ላይ መሄድ ጀመርን "በባሕሩ ላይ ጉዞዋችንንን ጀመርን" አርስጥሮኮስ ይህን በ ACT 19:29 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ዩልዩስ ጳውሎስን በመልካም መንገድ አስተናገደው "ዩልዩስ ጳውሎስን በመልካም መንገድ አስተናገደው፡፡" “ዩልዩስ” የሚወለውን ስም በምን ዓይነት መንገድ አንተረጎምከው በ ACT 27:1 ተመልከት፡፡ እንክብካቤ ያደርጉለት ዘንድ ወደ ጓደኞቹ ዘንድ ሄደ "አስፈላጊውን እንክብካቤ ለማግኘት ወደ ጓደኞቹ ዘንድ ሄደ" ወይም "አስፈላጊውን እገዛ ለማግኘት ሲል ወደ ጓደኞቹ ዘንድ ሄደ" በቆጵሮስ ደሴት አድርገን አውሎ ንፋሱን ተከልለን ሄድን "ከአውሎ ንፋሱ ለመከለክ ስንል በቆጵሮስ ደስት ደሴት በኩል አድረገን ተጓዝን" (UDB) ጵንፍልያም ይህንን በ ACT 2:10 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ በሉቅያ ወዳለ ወደ ሙራ ደረስን። ሙራ በሉቅያ ውስጥ የሚትገኝ ከተማ ናት፡፡ ይህች ከተማ በዘመኗ ቱርክ ውስጥ በደቡብ ምዕራብ አከባቢ ተገኛለች፡፡ የሉቅያ ከተማ ሉቅያ የሮም ግዛት ስትሆን በዘመኗ ቱርክ ውስጥ በደቡብ ምዕራብ አከባቢ ትገኛለች፡፡ አሌክሳንደሪያa ይህ የአንድ ከተማ ስም ነው፡፡ ጣሊያን ይህንን በ ACT 27:1 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ቀኒዶስ አቅራቢያ ይህ በዘመኗ ቱርክ ውስጥ የሚገኝ በጥንት ጊዜ ሰዎች ሠፍረውበት የነበረ ሥፍራ ነው፡፡ ሰልሙና ተቃራኒ ይህች የቀርጤስ ወደብ ከተማ ናት፡፡ መልካም ወደብ ይህ በልሳ አቅራቢያ የሚገኝ ከቀርጤስ ወደብ በስተደበቡ የሚገኝ ሥፍራ ነው፡፡ ለላሲያ ከተማ አቅራቢያ ይህች በቀርጤስ ውስጥ የሚትገኝ ወደብ ናት፡፡
አሁን ብዙ ጊዜ ወሰድን በንፋሱ አቅጣጫ ምክንያት ከቄሳሪያ ወደ መልካም ወደብ ያደረግነው ጉዞ ከታሰበው ቀን በላይ ፈጅቷል፡፡ የአይሁዳዊያን የጾምራጽም አልፏል ይህ ጾም ከመስከርም ወር ውስጥ ካለው የመስዋእት ዕለት አንስቶ እስከ ጥቅም ድረስ የሚቆይ በየዓቱ የሚደረግ ነው፡፡ ከዚህ ጊዜ በኋላ ከፍተኛ ማዕበል የመነሣት ዕድሉ ከፍተኛ ነው፡፡
መርከብቱ ይህንን ንፋስ የመቋቋም አቅም አይኖራትም "ይህንን ወጀብ ለመቋቋም የሚያስችል አቅም አይኖራትም" የፍንቄ ከተማ ፍንቄ በቀርጡስ ደሴት ውስጥ የሚትገኝ አንድ ወዳብ ናት፡፡ ከባድ መኀልቅ “ከባድ” የሚለው ቃል የሚመለክተው ከውሃ ውስጥ ለማውጣት ነው፡፡ መኀልቅ ከመርከብቱ ጋር በገመድ የሚታሠር መርከብቱ እንዳትቀሳቀስ የሚያደረግ ከባድ ዕቃ ነው፡፡ መኀልቁ በውሃ ውስጥ ከተጨመረ በኋላ ወደ ውሃው ውስጥ ይጣላልና መርከብቱ እንዳትሄድ ያደርጋል፡፡
ከባድ አውሎንፋሰስ "በጣም ጠንካራ እና አደገኛ የሆነ ንፋስ" ሸራ "ከንፋሹ ተከለሉ" ቄዳ ወደሚባል ትንሽ ደሴት ይህች ደሴት ከቀርጤስ ደሴት በስተደቡብ የሚትገኝ ናት፡፡
ወደላይ አወጧት "ተሸክመው አወጧት" ስርቲስም ወደ ተባለ አሸዋማ ሥፍራ ይህ ጥልቅ ያልሆነ አሸዋማ የሐይቁ ክፍል ሲሆን መርከቦችም በዚያ ተቀርቅረው ይቀራሉ፡፡ "ስርቲስ" በሰሜን አፍርካ ሊቢያ አከባቢ የሚገኝ ሥፍራ ነው፡፡ በንፋሱ እየተመራን ሄድን አማራጭ ትርጉም፡ "ንፋሱ በሚወስደን አቅጣጫ መጓዝ ግድ ሆነብን"
የመትረፈስ ተስፋችን ሁሉ ተሟጠጠ አማራጭ ትርጉም፡ "ሁሉም ሰው እንተርፋለን የሚለው ተስፋው ተሟጠጠ"
ከተጓዦቹ መካከል ከሰዎቹ መካከል" ጉዳት የሚደርስበት እና የሚጠፋ "በዚህ ምክንያት የሚጎዳ እና የሚጠፋ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ በመርከብቱ ለሚጓዙ ሰዎች መናገሩን ቀጠሏል፡፡ ከአንተ ጋር በመርከብቷ የሚጓዙ ሰዎችን ሁሉንም ሰጥቼሃለሁ "ከአንተ ጋር በመርከብቷ የሚጓዙ ሰዎች በሕይወት ይኖሩ ዘንድ ወስኛለሁ" አንድ ደሴት ፈልገን ወደዚያ መጠጋት ይኖርብናል "መርከቧ በአንድ ደሴት ላይ መቆም ይኖርባታል"
በአድርያ ባሕር ይህ በጣሊያን እና በግሪክ መካል ያለ ባሕር ነው፡፡ ለኩት የሐይቁን ውሃ መጠን ለኩት (UDB)፡፡ ሃያ የሰው ቁመት አገኙ "20 የሰው ቁመት አገኙ" ወይም "40 ሜትር አገኙ፡፡" ይህ የመለኪያ መንገድ ነው፡፡ ዐሥራ አምት የሰው ቁመት አገኙ "15 የሰው ቁመት አገኙ" ወይም "30 ሜትር" ከመርከብቱ በስተኋላ "በከመርከብቱ በስተዋኋላ"
ከጸጉርህ አንድ ዘለላ እንኳ አትጠፋም ይህ በአንተ ላይ ምንም ጉዳት አይደርስም ለማለት የተለመደ ንግግር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ይህንን አስቸጋሪ ሁኔታ ያለምንም ጉዳ ሁላችሁም ታልፋላችሁ፡፡" መዕድ ቆረሰ "ዳቦ ሁለት ወይም ከዚያ በላ ቆርሶ" ወይም ዳቦውን ቆራርሶ"
በመርከብቱ ውስጥ የነበርነው ወደ 276 ሰዎች ነን "በመርከብቷ ውስጥ ወደሁለት መቶ ሰባ ስድተስ ሰዎች ነበርን፡፡" ይህ የኋላ ታርክ መረጃ ነው፡፡
ዬት ቦታ እንደሆነ አላወቁም "አንድ ሥፍራ ተመለከቱ ነገር ግን ይህ እነርሱ የሚያውቁት ሥፍራ አልነበረም" መኀልቁን ፈተው በውሃ ውስጥ ተውት "ገመዱን ቆርጠው መኀልቁን በዚያ ተውት" ወደባሕሩ ዳርቻ አመሩ "steered the ship toward the beach"
የወታደሮቹ እቅድ የነበረው "የወታደሮቹ እቅድ" ወደ ውሃ ውስጥ መዝለል "ከመርከብቱ ወደ ውሃው ውስጥ መዝለል"
አወቅን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን እናበዘዚህ ጉዞ ላይ ከጳውሎስ ጋር አብሮ የተጓዘውን የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ጸሐፊ የሆነውን ሉቃስን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም "ከሰዎቹ አወቅን" ወይም "ከነዋሪዎቹ ጠይቀን ተረዳን፡፡" ደሴትቱ መላጥያ ትባላለች መላጥያ በአሁኗ ሲስል ደቡብ አከባቢ የሚትገኝ ደሴት ናት፡፡ የሀገሩ ሰዎች “የሀገሩ ሰዎች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የግሪክ ቋንቋ መናገር የሚችሉ ሰዎች የግሪክ ባሕልን የተቀበሉ ሰዎች ናቸው፡፡ የሚያስገርም ቸርነት ይህ ሀረግ ከሚቀጠበው ተቃራኒ የሆነ ነገርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ታላቅ ቸርነት፡፡" እሳት አቀጣጥለው "እንጨት ሰብስበው እሳት አቀጣጠሉልን" ሁላችንንም በደስታ ተቀበሉን አማራጭ ትርጉሞች 1) "በመርከብቷ ውስጥ ያሉትን ሰዎች ሁሉ በደስታ ተቀበሉ" ወይም 2) "ጳውሎስን እና ከእርሱ ጋር የነበረሩትን ሁሉ በደስታ ተቀበሏቸው፡፡"
እፋኝት ወጣች "ከሚነደው እሳት ውስጥ መርዛማ የሆነች እባብ ወጣች" ከእጁ ጋር ተጣበቀች "የጳውሎስን እጅ ይዛ አለቀም አለች" ይህ ሰው በእርግጥም ነፍስ አጥፍ ነው አሉ "በእርግጠኝነት ይህ ሰው ነፍሰ ገዳይ ነው አሉ" ወይም "ይህ ሰው በእርግጥም ነፍሰ ገዳይ ነው" ይሁን እንጂ ፍትሕ በሕይወት እንዲቆይ አልፈቀደለትም "ፍትሕ ተብላ የሚትጠራ አምላክ ከሞት እንዲያመልጥ አልፈቀደችለተም"
እባቧን ወደ እሳት ውስጥ አራግፎ ጣላት "እባብቱን ከእጁ ላይ አራግፎ ወደ እሳቱ ውስጥ ጣላት" ተመርዞ ወዲያው ይወድቃል አማራጭ ትርጉሞች 1) ከፍተኛ ትኩሰሳት ይይዘዋል ወይም 2) ያብጣል፡፡ በእርሱ ላይ የታየ ለውጥ አልነበረም አማራጭ ትርጉም: "ሁሉን ነገር እንደቀድሞው ነበር" አምላክ ነው አሉ በመርዛማ እባብ ከተነደፈ በኋላ በሕይወት የሚኖር ሰው መለኮት ወይም አምላክ ነው የሚል እምነት አለ፡፡
በዚያም ስፍራ አጠገብ "በዚያ" የሚለው ቃል በታሪኩ ውስጥ አዲስ ሰው ወይም ነገር እንደተካተተ አመለካች ነው፡፡ የደሴትቱ አለቃ አማራጭ ትርጉሞች 1) የሕዝቡ ዋና መሪ ወይም 2) በደሴትቱ ለላይ ዋና ሰው ተደርጎ የሚወሰደው ምናልባትም በጣም ሀብታሙ ሰው ሊሆን ይችላል፡፡ ፑፕልዮስ ተብሎ የሚጠራ ሰው ፑፕልዮስ በደሴትቱ ላይ ዋና አለቃ ነው፡፡ መልካም አቀባበል አደረግልን "ጳውሎስን እና ከእርሱ ጋር የተጓዙትን ሰዎች" የሚያስፈልገንን ነገር ሁሉ በልግስና ሰጡን "ለእኛ እንግዶች ለሆነው ቸርነታቸውን አሳዩን" የፑፕልዮስም አባት በንዳድና በተቅማጥ ታሞ ተኝቶ ነበር፤ ይህ ስለ ፑፐፕልዮስ አባት አጠቃላይ የኃላ ታሪክ መረጃ የሚሰጥ ሆኖ አጠቃላይ ታኩን ለመረዳ ወሳኝ ነው፡፡ ታሞ ነበር "ታሟል" በንዳድና በተቅማጥ ታሞ ነበር ይህ የአንጀት በሽታ ነው፡፡ እኮቹን በእርሱ ላይ ጫነ "በእጆቹ ዳሰሰው" ተፈወሰ አማራጭ ትርጉም: "እነርሱንም ፈወሳቸው" (UDB)
አጠቃላይ መረጃ: ጳውሎስ ወደ ሮም የሚያደርገውን ጉዞ ቀጥሏል፡፡ በእስክንድሪያው መርከብ አማራጭ ትርጉሞች 1) "ከእስክንድሪያ በመጣው መርከብ አማካኝነት" ወይም 2) "በእስክንድሪያ የተመዘገበው ወይም ፈቃድ ያገኘው መርከብ፡፡" በ ACT 6:9 ላይ “እስክንድሪያ” የሚለውን ቃል ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ መንቲያ ወንድማማቾች ይህ ካስቶር እና ፖሉእክስ የተባሉትን ያመለክታል፤ እነዚህ የግሪክ አምላክ የሆነው ዙስ መንቲያ ወንድ ልጆች ናቸው፡፡ እነዚህ የመርከቦችን ደንነት የሚጠብቁ ናቸው ተብሎ ስለሚታሰብ ይፈራሉ፡፡ የሰራኩስ ከተማ ሰርኩስ በአሁን ዘመን ከጣሊያን ደቡብ ምዕራብ በኩል፣ ከሲስል ከተማ ደቡብ ምስራቅ በኩል የሚትገኝ የወደብ ከተማ ናት፡፡
የሬጊዩም ከተማ ይህ ከጣሊያን ጫፍ በደቡብ ምዕራብ በኩል የሚገኝ የወደብ ከተማ ነው፡፡ የደቡብ ንፋስ ተነስቶ "ከደቡብ የሚነሳ ንፋስ መንፈስ ጀመረ" የፑቲዮሉስ ከተማ "ፑቲዮሉስ" በዘመኗ ኔፓል ከጣሊያን በምዕራብ በኩል የሚትገኝ ከተማ ናት፡፡ ወንድሞች እነዚህ የኢየሱስ ተከታዮች ሲሆን ወንዶችን እና ሴቶችን ያካትታል፡፡ በዚህ መንገድ ወደ ሮም መጣን አንድ ጊዜ ጳውሎስ ወደ ፑቲዮሉስ ከደረሰ በኋላ የተቀረው ወደ ሮም የሚደረገው ጉዞ በየብስ ላይ የሚደረግ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ : "ከእነርሱ ጋር ለሰባት ቀናት ከቆየን በኋላ ወደ ሮም ሄድን፡፡" ሦስት ማደሪያ s ይህ በመንገድ ላይ ማረፊያ ቦታ ሲሆን ከሮም ከተማ 50 ኪሜ ርቀት ላይ የሚገኝ አፋን የተባለ ስፍራ ነው፡፡
ወደ ሮም በደረስን ጊዜ ጳውሎስ ተፈቀደለት አማራጭ ትርጉም: "ወደሮም ከደረስን በኋላ መንግስት ፈቃድ ሰጠው" በአይሁዳዊያን መካከል ያሉት መሪዎች አይሁዳዊያን ማህበረሰባዊ ወይም ሃይማኖታዊ መሪዎች በሮም ተገኝተው ነበር የሞት ቅጣት የሚያስቀጣ አንዳች ጥፋት አልተገኘብኝም "የሞት ቅጣት የሚያስቀጣ አንዳች ነገር አላደረኩም"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ በሮም ላሉት የአይሁድ መሪዎች መናገሩን ቀጥሏል፡፡ አይሁዳዊያን ተናገሩ "በኢየሩሳሌም ያሉት የአይሁድ መሪዎች ተናገሩ" ከእነርሱ ፍላጎት ውጪ "ከሮማዊያን መሪዎች መሻት ውጪ" እኔም ይግባኝ ለመጠየቅ ተገደድኩኝ አማራጭ ትርጉም: "ይግባኝ ከመጠየቅ ውጪ ሌላ አማራጭ አልነበረኝም" እስራኤል እርግጠኛ በሆነችበት ጉዳይ ላይ አማራጭ ትርጉም 1) "እግዚአብሔር መስሑን ወደ እስራኤል እንደሚልክ እስራኤል እርግጠኛ ናት" ወይም 2) የሞተውን ነገር ከሞት እግዚአብሔር እንደሚያስነሳ፡፡
አማራጭ ትርጉም: የአይሁድ መሪዎች ለጳውሎስ ምላሽ ሰጡ፡፡ ስለዚህ የስህተት ትምህርት ታስባለህን "ስለነዚህ ራሳቸውን ስለመረጡት ቡድኖች ታስባለህን" በሁሉም ሥፍራዎች በእነርሱ ላይ ተቃውሞ እየተነሣ ነው የወንጌል መልዕክትን ለመቀበል ፈቃደኛ ያልሆኑት በሮም አጠቃላይ ግዛት ውስጥ የሚኖሩት አይሁዊያን ስለ መንገዱ እና ይህንን መልዕክት አስመልክቶ መጥፎ ነገር መናገራውን በሮም የሚገኙ አይሁዳዊያን ሰምተዋል፡፡ .
አጠቃላይ መረጃ: በእነዚህ ቁጥሮች ውስጥ “እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን ነው፡፡ በተቀመጡ ጊዜ በዚህ ሥፍራ ላይ “እርሱ” የሚለው ቃ የሚያመለክተው የኤሁድ መሪዎችን ነው፡፡ አንዳንዶቹን አሳመናቸው አማራጭ ትርጉም፡ "ጳውሎስ አንዳንዶቹን አሳመናቸው"
አጠቃላይ መረጃ: በእነዚህ ቁጥሮች ውስጥ “እነርሱ” የሚለው ቃል ጳውሎስ እየተናገራቸው ያሉትን ሰዎችን ነው፡፡ በቁጥር 26 ላይ ጳውሎስ ከነብዩ ኢሳያስ መጽሐፍ ወስዶ ተናግሯል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ከነቢይ ኢሳያስ መጽሐፍ ወስዶ መናገሩን አጠናቋል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ በሮም ላሉት የአይሁድ መሪዎች ያደረገውን ንግግር አጠናቀቀ፡፡ ያደምጡት ነበር "ከእነርሱ መካከል አንዳንዶቹ ያደምጡት ነበር"
No Note
ቋንቋህ የዚህን መልእክት ጸሓፊ የሚያስተዋውቅበት የተለየ መንገድ ሊኖረው ይችላል፡፡ በዚሁ ተመሳሳይ ጥቅስ ጳውሎስ ደብዳቤውን የጻፈላቸው ሰዎእ እነማን እንደሆኑ መናገር ያስፈልግህ ይሆናል (ሮሜ 1፡7) ፡፡ ‹‹እኔ ጳውሎስ ይህንን መልእክት ጽፌአለሁ (የተገመተ እውቀት እና ያልተገለጠ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በአድራጊ ቅርጽ ልትተረጉመው ትችላለህ። “እግዚአብሔር ሐዋርያ እንድሆን ጠራኝ እንዲሁም ለሰዎች ስለ ወንጌል እናገር ዘንድ መረጠኝ።
ይህ ማለት እግዚአብሔር ሰዎችን የእርሱ ልጆች ይሆኑ ዘንድ፣ አገልጋዮቹም ይሆኑ ዘንድ እና በኢየሱስ በኩል ያዘጋጀውን የመዳን መልእክት እንዲነግሩ ይመርጣቸዋል ወይም ይወስናቸዋል ማለት ነው፡፡
እግዚአብሔር ለሕዝቡ መንግሥቱን እንደሚያቋቀቁምቃል ገብቷል፡፡ ለነቢያቱም ይህንን ቃል ኪዳን በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ እንዲጽፉ ነግሮአቸዋል፡፡
ይህ የሚያመለክተው ‹‹የእግዚአብሔርን ወንጌል››፣ እግዚአብሔር ልጁን ወደዚህ ዓለም እንደሚልከው የገባውን ቃል ኪዳን የሚገልጽ የምሥራች ነው፡፡
የእግዚአብሔር ልጅ፣ ይህ ለኢየሱስ አስፈላጊ ማዕረግ ነው፡፡ (ልጅ እና አባት እንዴት እንደተተረጎሙ ተመልከት)
እዚህ ላይ ‹‹ሥጋ›› የሚለው ቃል የሚያመለክተው ተጨባጭ የሆነውን አካል ነው፡፡ ‹‹ ተፈጥሮአዊ በሆነው አካል የዳዊት ዘር የሆነው ማን ነው›› ወይም ‹‹ከዳዊት ቤተ ሰብ የተወለደው ማን ነው›› (የተገመተ እውቀትና ያልተገለጠ መረጃ የሚለውን ተመልከት)
ጳውሎስ እዚህ ላይ የሚናገረው ለመስበክ ስላለበት ግዴታ ነው፡፡
ጳውሎስና የመልእክቱ አባቢዎች የሚያውቁትና የሚጓዙበት ዓለም የሮም ግዛት ነበር
ጳወሎሰ ከልቡ እንደሚጸልይላቸው እና ይህንንም ሲያደርግ እግዚአብሔር እንደሚያየው ትኩረት በመስጠት ይናገራል፡፡ ‹‹ስለ›› የሚለው ቃል ብዙ ጊዜ ሳይተረጎም ይቀራል፡፡
የሰው መንፈስ የሰውአንድ ክፍል ሲሆን እግዚአብሔርን የሚያውቅና የሚያምን ነው፡፡
የመጽሐፍ ቅዱስ የምሥራቹ ቃል (ወንጌሉ) የእግዚአብሔር ልጅ ዓለምን ለማዳን ራሱን አሳልፎ የሰጠበት ነው፡፡
ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ለሆነው ለኢየሱስ አስፈላጊ ማዕረግ ነው፡፡
‹‹ስለ እናንተ ለእግዚአብሔር ተናግሬአለሁ››
‹‹በምጸልይበት ጊዜ ሁሉ፣ ወደ እናንተ መጥቼ --- በመጨረሻ ውጤታማ እንድሆን --- እግዚአብሔርን እጠይቃለሁ፡፡
‹‹እግዚአብሔር በሚፈቅደው በየትኛውም መመንገድ››
‹‹ውሎ አድሮ›› ወይም ‹‹በመጨረሻ
‹‹እግዚአብሔር ስለፈለገው››
ጳውሎስ የመክፈቻ መግለጫውን በሮም ላሉ ሰዎች በመቀጠል ሊያያቸው እንደሚመኝ ይነግራቸዋል
‹‹ምክንያቱም በእርግጥ ላያችሁ ስለምፈልግ ነው››
ጳውሎስ የሮሜ ክርስቲያኖች በመንፈሳዊ ሕይወታቸው እንዲጠነክሩ ይፈልጋል፡፡ ‹‹በምንፈሳዊ ሕይወታችሁ እንድታድጉ አንዳንድ ስጦታዎች ይረዱአችኋል››
ይህንን በአድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ፡፡ ‹‹በኢየሱስ ባለን እምነታችን እርስ በእርስ ልንዳችንን እንድንከፋፈል ማለቴ ነው››
ጳውሎስ ይህ መረጃ እንዲኖራቸው አጥብቆ ይፈልጋል፡፡ ይህንን በእጥፍ አሉታዊ በሆነ መንገድ የተገለጸውን በአዎንታዊ ቅርጹ ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡ ‹‹እንድታውቁ እፈልጋለሁ››
ይህ ማለት ክርስቲያን ወገኖች ማለት ሲሆን፣ ሁቱንም ወንዶችንና ሴቶችን ያጠቃልላል፡፡
ይህንን በአድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ፡፡ ‹‹ሁልጊዜ የሆነ ነገር ይከለክለኛል››
ይህንን በአዎንታዊ ቅርጹ መተርጎም ትችላለህ፡፡ ‹‹በወንጌል ሙሉ ለሙሉ አምናለሁ››
እዚህ ላይ ‹‹ማመን›› ማለት እምነትን በክርሰቶስ ላይ ማድረግ ማለት ነው››
‹‹ለአይሁድ ሕዝቦች እና ለግሪክ ሰዎችም››
መጀመሪያ ማለት በጊዜ ውስጥ ከሁሉ ቀድሞ የሚመጣ ማለት ነው
‹‹በእርሱ›› የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስ ሙሉ ለሙሉ የሚታመንበትን ወንጌልን ነው፡፡
ጳውሎስ ስለ ወንጌል መልእክት እንደ አንድ ተጨባጭ ነገር ነገር
ይህንን በአድራጊ ቅርጹ ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡ ‹‹አንድ ሰው በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ እንደ ጻፈው››
እዚህ ላይ ‹‹ጻድቅ›› የሚለው የሚያመለክተው በእግዚአብሔር የሚታመኑትን ነው፡፡ ‹‹በእግዚአብሔር የሚታመኑትን ሰዎች ከእርሱ ጋር የሆኑና ለዘላለም የሚኖሩ አድርጎ ይቆጥራቸዋል››
ጳውሎስ ሰዎች የእግዚአብሔርን ያለመታየት ባሕርይውን መረዳታቸውን ሰዎች እነዚያን የእግዚአብሔር ባሕሪያት እንዳዩ ይናገራል፡፡ ይህ እንደ አድራጊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹ እግዚአብሔር ስለገለጠላቸው ስለ እግዚአብሔር ሊታወቅ የሚቻለው የዘላለም ኃይሉ ደግሞም አምላክነቱ በእነርሱ ዘንድ ግልጽ ነው፡፡››
‹‹የእግዚአብሔር ጠቅላላ ባሕርይ እና ችሎታው›› ወይም ‹‹እግዚአብሔርን አምላክ የሚያደርጉት ስለ እርሱ ያሉ ነገሮች››
ይህ የሚያመለክተው ሰማይንና ምድርን በውስጣቸው ያለውን ሁሉ ነው፡፡
x
‹‹ጥበበኛች እንደሆኑ ስለራሳቸው ሲናገሩ ነገር ግን ሞኞች ሆኑ››
በሮሜ 1፡18 የተጠቀሱት ሰዎች
‹‹ እግዚአብሔር ክቡር እና ፈጽሞ የማይሞት የመሆኑን እውነት ለወጡ›› ወይም ‹‹እግዚአብሔር ክቡር እና ፈጽሞ የማይሞት መሆኑን ማመናቸውን አቆሙ››
‹‹ጣዖታት የሚመስሉ ነገሮችን ማምለክ መረጡ››
‹‹የሚሞት ሰውን ››
‹‹ወይም ወሮችን የሚመስሉ አራት እግት ያላቸውን እንስሶች፣ ወይም የሚሳቡ ነገሮች››
‹‹ስለዚህ አሁን የተናገርኩት እውነት ነው››
‹‹እግዚአብሔር ለልባቸው ፍትወት እንዲሰጡ ፈቀደላቸው››
x
‹‹በምንዝርና እና በወሲብ ኃጢአት ምክንያት››
‹‹እግዚአብሔር ለርኩሰታቸው አሳልፎ ሰጣቸው››
‹‹የሚያሳፍር የወሲብ ፍላጎት››
‹‹በሴቶቻቸው ምክንያት››
‹‹ተፈጥሮአዊ ያልሆነ›› የግንኙነት አሳብ ለመጥራት እንኳ የማይገባ ጸያፍ የሆነ የወሲብ ግንኙነት ነው፡፡ ‹‹እግዚአብሔር ባልፈጠረው መንገድ ወሲብን መለማመድ ጀመሩ››
እዚህ ላይ ‹‹ተፈጥሮአዊ ግንኙነት›› የግብረ ሥጋ ግንኙነትን በማያሳፍር ሁኔታ የሚገለጽበት አባባል ነው፡፡ ‹‹ ብዙ ወንዶች ተፈጥሮአዊ በሆነ መንገድ ሴቶችን መገናኘት አቆሙ፡፡››
‹‹ወንዶች ለወንዶች ጠንካራ የፍትወት ፍላጎት አሳዩ››
‹‹ሊያፍሩበት የሚገባውን ተግባር፣ ያለምንም እፍረት አደረጉ››
“ወንዶች ባደረጉት ስህተት ምክንያት እግዚአብሔር በፍትሐዊነት ቀጣቸው”
የግብረገብ ስህተት፣ ስለ አንድ እውነት መሳት አይደለም
“እግዚአብሔርን ማወቅ አስፈላጊ እንደሆነ እንደነበር አላሰቡም
በሮሜ 1፡18 የተጠቀሱት እነዚህ ቃሎች የሚያመለክቱት ስለ “ሰው ልጆች” ነው።
እዚህ ላይ ‹‹የማይረባ አእምሮ›› ማለት ስለ አስጸያፊ ነገሮች ብቻ የሚያስብ ማለት ነው። “እግዚአብሔር ይህ የሚያስቡት የማይጠቅምና አስጸያፊ ሃሳብ አእምሮአቸውን ሙሉ ለሙሉ እንዲቆጣጠራቸው ፈቀደ።
ይህንን በአድራጊ ቅርጽ ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡ ‹‹ በውስጣቸው እጅግ ጠንካራ ፍላጎት አላቸው›› ወይም ‹‹ ይህንን ለማድረግ በጣም ጠንካራ ፍላጎት አላቸው፡፡››
ይህንን በአድራጊ ቅርጽ ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡ ‹‹ብዙዎች በሌሎች ሰዎች ላይ ዓመፃን ያደርጋሉ---ሰው ሰዎችን መግደልን በተከታታይ ይመኛል--- ክርክርና ፕልን በሰዎች መካከል ያነሳሳሉ--- ሌሎችን ያታልላሉ--- በሌሎች ላይ የጥላቻ ንግግርን የደርጋሉ››
ተሳዳቢዎች የተሳሳቱ ነገሮችን በሌላ ሰው ላይ በመናገር ሰውየውን ለአደጋ ያጋልጡታል፡፡
‹‹በሌሎች ላይ ክፉ ነገሮችን ለማድረግ አዳዲስ መንገዶችን ያስባሉ››
ጳውሎስ ሰዎች ሁሉ ኃጢአተኞች እንደሆኑና ክፉዎች ስለመሆናቸው ማሳሰቡን ያረጋግጣል፡፡
‹‹ስለዚህ›› የሚለው ቃል የጽሑፉ አዲስ መስመር መጀመሪያ ነው፡፡ እንዲሁም ጳውሎስ በሮሜ 1፡1-32 ለተናገረው መደምደሚያ ይሆናል። “እግዚአብሔር ኃጢአትን በተደጋጋሚ የሚያደርጉትን የሚቀጣ ከሆነ፣ በእርግጥ ለኃጢአታችሁ ይቅርታ አያደርግም።”
ጳውሎስ እዚህ ላይ ሲጽፍ ልክ ከእርሱ ጋር ለሚከራከር አንድ አይሁዳዊ እንደሚጽፍ አድርጎ ነው፡፡ ጳውሎስ ይህን የሚያደርገው እግዚአብሔር ኃጢአትን በማድረግ የሚጸኑትን እንደሚቀጣ የሚጽፍላቸውን አይሁዶች ቢሆኑ አሕዛብ+ ለማስገንዘብ ነው፡፡
ይህ ‹‹አንተ›› የሚለው ተውላጠ ስም የተናጠል ስም ነው፡፡
ጳውሎስ ‹‹አንተ›› የሚለውን ቃል የሚጠቀመው ማንኛውም ራሱን እንደ አምላክ የሚቆጥርና በሌሎች ላይ የሚፈርደውን ለመገሰጽ ነው፡፡ ‹‹አንተ ራስህ ሰብኤ ፍጥረት ሆነህ እያለ የእግዚአብሔር ቅጣት ይገባቸዋል በማለት በሌሎች ላይ ትፈርዳለህ››
‹‹እነርሱ እንደሚያደርጉት አንተም ታደርጋለህና በራስህ ላይ ትፈርዳለህ››
እዚህ ላይ ‹‹እኛ›› የሚለው ተውላጠ ስም ክርስቲያን አማኞችንና ክርስቲያን ያልሆኑ አይሁዶችን የሚያጠቃልል ነው፡፡
እዚህ ላይ ጳውሎስ ስለ ‹‹እግዚአብሔር ፍርድ›› ሲናገር ሕያው እንደሆነ በሰዎች ላይ ‹‹ሊወድቅ›› እንደሚችል አድርጎ ነው፡፡ ‹‹እግዚአብሔር እነዚያን ሰዎች በእውነትና በተገቢው ሁኔታ ይፈርድባቸዋል››
‹‹እነዚያን ክፉ ነገሮች የሚያደርጉ ሰዎች››
‹‹ስለዚህ ይህንን አስብ›› ወይም ‹‹ስለሆነም፣ ይህንን አስብ››
‹‹እኔ ልነግርህ ያለሁትን አስብ››
ለሰው ዘሮች ሁሉ የምትጠቀምበት አጠቃላይ ቃል ነው ‹‹አንተ ማንም ብትሆን›
‹‹አንድን ሰው የእግዚአብሔር ቅጣት ይገባዋል ብለህ የምትፈርድ አንተው ያንኑ ክፉ ነገር ታደርጋለህ››
ይህ ማስገንዘቢያ በጥያቄ መልክ የቀረበው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህንን ጥያቄ እንደ አንድ ጠንካራ አሉታዊ መግለጫ አድርገህ ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡ ‹‹አንተ በእርግጥ የእግዚአብሔርን ፍርድ አታመልጥም››
ይህ ማስገንዘቢያ ትኩረት እንዲያገኝ በጥያቄ መልክ ቀርቦአል፡፡ ይህንን እንደ ጠንካራ መግለጫ አድርገህ መተርጎም ትችላለህ፡፡ ‹‹እግዚአብሔር መልካም ስለሆነ ሰዎችን ለብዙ ጊዜ ይታገሳቸዋል ስለዚህ ይህ መልካመነቱ ንስሓ እንዲገቡ ያደርጋቸዋልና ምንም አይደለም የሚል ሁኔታ ሊኖርህ አይገባም››
‹‹ባለጠግነቱንና --- ትእግስቱን እንደማያስፈልግ›› ወይም ‹‹መልካም እንዳልሆነ --- ትቆጥራለህ››
ይህ ማስገንዘቢያ ትኩረት እንዲያገኝ በጥያቄ መልክ ቀርቦአል፡፡ ይህንን እንደ ጠንካራ መግለጫ አድርገህ መተርጎም ትችላለህ፡፡ ‹‹እግዚአብሔር መልካም እንደሆነ የሚያሳይህ አንተ ንስሓ እንድትገባ እንደሆነ ማወቅ አለብሕ››
ጳውሎስ ሕዝቡ ሁሉ ኃጢአተኛ መሆኑን ሕዝቡን ማስታወሱን ቀጥሎአል፡፡
ጳውሎስ እግዚአብሔርን ለመታዘዝ የማይፈልገውን ሰው ለመግለጽ ልቡን ከጠንካራ ድንጋይ ጋር በማነጻጸር ገልጾታል፡፡ እንዲሁም የግለሰቡን አእምሮ ወይም ውስጣዊ ማንነት ለመግለጽ “ልብ” የሚለውን ዘይቤ ይጠቀማል። “ለማዳመጥና ንስሐ ለመግባት አሻፈረኝ በማለቱ ምክንያት ነው”
ይህን “ንስሐ የማይገባ ልብ” በማለት ማጣመር ይቻላል።
“ማከማቸት” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ብዙውን ጊዜ ሀብቱን የሚሰበስብ እና በአስተማማኝ ቦታ የሚያኖርን ሰው ነው፡፡ ጳውሎስ በሀብት ፋንታ ግለሰቡ የእግዚአብሔርን ቅጣት እየሰበሰበ ነው ብሏል፡፡ ንስሐ ሳይገቡ በቆዩበት መጠን ቅጣታቸውም ከባድ ይሆናል፡፡ “ቅጣታችሁን የከፋ ታደርጋላችሁ”
እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች የሚያመለክቱት ያንኑ ቀን ነው፡፡ “እግዚአብሔር ቁጣውን ለሁሉም ሲያሳይ፣ ለሰው ሁሉ በትክክል ይፈርዳል”
“ትክክለኛ ዋጋ ወይም ቅጣት ይሰጣል”
“እያንዳንዱ ሰው በሠራው ሥራ መጠን”
x
ይህ ክፍል ምንም እንኳን ሃይማኖተኛ ስላልሆነ ኃጢአተኛ ሰው የሚናገር ቢሆንም፣ ጳውሎስ አይሁድ ያልሆኑትም ሆኑ አይሁዶች በእግዚአብሔር ፊት ኃጢአተኞች መሆናቸውን በመግለጽ ጠቅለል አድርጎ ገልጾታል፡፡
“ራስ ወዳድ” ወይም “ራሳቸው ስለሚደሰቱበት ብቻ ግድ የሚላቸው”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ አንድ ዓይነት ናቸው፡፡ ሁለተኛው የመጀመሪያውን ያጠናክራል።
“ቁጣ” እና “የመረረ ንዴት” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ አንድ ዓይነት ናቸው፤ የእግዚአብሔርን ቁጣ አፅንኦት ይሰጣሉ፡፡ “እግዚአብሔር እጅግ መቆጣቱን ያሳያል”
እዚህ ላይ “ቁጣ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር በኃጢአተኛ ሰዎች ላይ የሚመጣውን ከባድ ቅጣት የሚገልጽ ነው።
“መከራ” እና “ጭንቀት” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ አንድ አይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆን፣ እዚህ ላይ አፅንኦት የሚሰጡት የእግዚአብሔር ቅጣት ምን ያህል መጥፎ እንደሆነ ነው፡፡ “አሰቃቂ ቅጣት ይሆናል”)
እዚህ ላይ፣ ጳውሎስ “ነፍስ” የሚለውን ቃል መላውን ሰው ለማመልከት እንደ መነጋገሪያ ዘዴ ይጠቀማል፡፡ “በእያንዳንዱ ሰው ላይ”
“ሁልጊዜም መጥፎ ነገሮችን የሚሠራ”
“እግዚአብሔር አስቀድሞ በአይሁድ ሕዝብ ላይ፣ ከዚያም አይሁድ ባልሆኑት ሕዝቦች ላይ ይፈርዳል”
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “መጀመሪያ ከጊዜ አንጻር” ወይም 2) “በእርግጠኝነት”
x
ጳውሎስ ለእግዚአብሔር ሕግ ፍጹም መታዘዝ፣ ሕጉ የሌላቸውም ሰዎች ብቻ ሳይሆን ሕጉ ያላቸውንም እንደሚጨምር አንባቢው እንዲያውቅ መግለጹን ቀጠለ፡፡
ቁጥር 14 እና 15 ጳውሎስ ለአንባቢው የሚሰጠውን ተጨማሪ መረጃ ያቋርጣሉ፡፡ እንደዚህ ዓይነቱን ማቋረጥ በቋንቋህ ምልክት የምታደርግበት መንገድ ካለህ፣ እዚህ ላይ መጠቀም ትችላለህ፡፡
እዚህ ላይ “ሕጉ” የሙሴን ሕግ ያመለክታል። “የሙሴን ሕግ የሚሰሙ ብቻ አይደሉም”
“እግዚአብሔር እንደ ጻድቃን የሚቆጥራቸው”
“ነገር ግን እነርሱ የሙሴን ሕግ የሚታዘዙ ናቸው”
ይህንን በአድራጊ ቅርፅ መተርጎም ትችላለህ። “እግዚአብሔር የሚቀበለው እርሱ”
“ለራሳቸው ሕግ” የሚለው ሐረግ ማለት እነዚህ ሰዎች በተፈጥሮአቸው የእግዚአብሔርን ሕጎች ይታዘዛሉ ማለት ነው፡፡ “የእግዚአብሔር ሕጎች ቀድሞውኑ በውስጣቸው ነበራቸው”
እዚህ ላይ “ሕጉ” የሙሴን ሕግ ያመለክታል። “በመሠረቱ እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጣቸው ሕጎች የላቸውም”
“በተፈጥሮ ሕጉን በመታዘዛቸው ያሳያሉ”
እዚህ ላይ “ልቦች” የግለሰቡን ሀሳቦች ወይም ውስጣዊ ማንነትን የሚገልጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው። “በልባቸው የተጻፈ” የሚለው ሐረግ በአዕምሯቸው ውስጥ የሆነ ነገር የማወቅ ምሳሌ ነው፡፡ ይህንን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “ሕጉ ምን እንዲያደርጉ የሚጠበቅባቸውን እግዚአብሔር በልባቸው ላይ ጽፎታል” ወይም “እግዚአብሔር በሕጉ መሠረት እንዲያደርጉ የሚፈልገውን ያውቃሉ።
እዚህ ላይ “ይመሰክራል” የሚያመለክተው እግዚአብሔር በልባቸው ውስጥ ከጻፈው ሕግ ያገኙትን እውቀት ነው፡፡ “የእግዚአብሔርን ሕግ የማይታዘዙ ወይም እየታዘዙ መሆናቸውን ይነግራቸዋል”
ይህ በሮሜ 2፡13 ላይ የተገለጸውን የጳውሎስን ኃሳብ ያጠቃልላል። “እግዚአብሔር በሚፈርድበት ጊዜ ይህ ይሆናል”
እዚህ ላይ ጳውሎስ ንግግሩን በመቀጠል አይሁድ ያላቸው ሕግ በመሠረቱ እነርሱ ስላልታዘዙት ይፈርድባቸዋል ይላል፡፡
“አንተ እራስህን አይሁዳዊ ብለህ ከጠራህ”
“በሕጉ ላይ እረፍ” የሚለው ሐረግ ሕጉን በመታዘዛቸው ጻድቃን መሆን እንደሚችሉ ማመንን ያመለክታል፡፡ “በሙሴ ሕግ መታመን”
“እና የእግዚአብሔርን ፈቃድ እወቅ”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ “ምክንያቱም ሰዎች ትክክለኛውን ነገር ከሕጉ ስላስተማሯችሁ” ወይም “ምክንያቱም ከሕጉ ስለ ተማራችሁ”
እዚህ ላይ “ዕውሮች” እና “በጨለማ የሚመላለሱ” ሕጉን ያልተረዱ ሰዎችን ይወክላሉ፡፡ “ሕግን ስለምታስተምር፣ አንተ ራስህ ለዕውሮች እንደ መሪ፣ በጨለማ ለሚመላለሱ ሰዎች እንደ ብርሃን ነህ”
“ስሕተት የሚያደርጉትን የምታርም”
እዚህ ላይ ጳውሎስ ስለ ሕጉ ምንም የማያውቁትን ከትናንሽ ሕፃናት ጋር ያነፃፅራቸዋል፡፡ “ሕግን የማያውቁትን ታስተምራለህ”
በሕጉ ውስጥ ያለው የእውነት እውቀት የሚመጣው ከእግዚአብሔር ነው፡፡ “ምክንያቱም እግዚአብሔር በሕጉ ውስጥ የሰጠውን እውነት መረዳትህን ታረጋግጣለህ”
ጳውሎስ አድማጮቹን ለመገሰጽ ጥያቄን ይጠቀማል። ይህንን እንደ ጠንካራ መግለጫ ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡ “ሌሎችን ታስተምራለህ ግን ራስህን አታስተምርም!” ወይም “ሌሎችን ታስተምራለህ፣ ግን የምታስተምረውን አታደርግም!”
ጳውሎስ አድማጮቹን ለመገሰጽ ጥያቄን ይጠቀማል። ይህንን እንደ ጠንካራ መግለጫ ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡ AT: “ሰዎች እንዳይሰርቁ ትነግራለህ፣ አንተ ግን ትሰርቃለህ!”
ጳውሎስ አድማጮቹን ለመገሰጽ ጥያቄን ይጠቀማል። ይህንን እንደ ጠንካራ መግለጫ ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡ “ሰዎችን እንዳያመነዝሩ ትነግራለህ፣ አንተ ግን ታመነዝራለህ!”
ጳውሎስ አድማጮቹን ለመገሰጽ ጥያቄን ይጠቀማል። ይህንን እንደ ጠንካራ መግለጫ ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡ “ጣኦትን እንደምትጠላ ትናገራለህ፣ ነገር ግን ቤተ መቅደሶችን ትዘርፋለህ!”
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “ከአሕዛብ የአጥቢያ ቤተ መዝቅደሶች ቁሳቁሶችን መስረቅ እና ትርፍ ለማግኘት መሸጥ” ወይም 2) “ለእግዚአብሔር የሆነውን ገንዘብ ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ አለመላክ”፡፡
ጳውሎስ አድማጮቹን ለመገሰጽ ጥያቄን ይጠቀማል። ይህንን እንደ ጠንካራ መግለጫ ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡: - “ሕግን ባለመታዘዝህ እግዚአብሔርን የምታዋርድ እየሆንክ፣ በሕግ እመካለሁ ማለታህ ኃጢአት ነው!”
ጳውሎስ እግዚአብሔር፣ በሕጉ፣ የእግዚአብሔር ሕግ ያላቸውን አይሁዶችንም ጨምሮ እንደሚኮንናቸው ማሳየቱን ቀጥሏል፡፡
“እነዚህን ሁሉ ያልኩት መገረዝ ስለሚጠቅማቸሁ ነው”
“በሕጉ ውስጥ ያሉትን ትእዛዛት የማትታዘዝ ከሆነ”
“ልክ ፈጽመህ እንዳልተገረዝክ ማለት ነው”
ያልተገረዘ ሰው ነው
“እግዚአብሔር በሕጉ ውስጥ ያዘዘውን ይታዘዛል”
ጳውሎስ መገረዝ በእግዚአብሔር ፊት ትክክል ለመሆን አስፈላጊ አለመሆኑን አጽንኦት ለመስጠት እነዚህን ሁለት ጥያቄዎች ይጠይቃል። እነዚህን ጥያቄዎች እንደ መግለጫ በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉማቸው ትቸላለህ፡፡ “እግዚአብሔር እንደተገረዘ አድርጎ ይቆጥረዋል። በአካል ያልተገረዘ ሰው በአንተ . . . በሕጉ ይፈርድብሃል፡፡
ይህ ሰዎች ሊመለከቱት የሚችሉትን እንደ መገረዝ ያለ የአይሁድን የአምልኮ ሥርዓቶች ይመለከታል፡፡
ይህ አንድ ሰው ሲገረዝ በአካሉ ላይ የሚታየውን አካላዊ ለውጥ ያመለክታል፡፡
ይህ ጠቅላላው የሰውን አካል የሚያመለክት መግለጫ ነው፡፡
እግዚአብሔር ሕጉን ስለ ሰጣቸው አይሁዶች ተጠቃሚዎች መሆናቸውን ጳውሎስ ያውጃል፡፡
ጳውሎስ በምዕራፍ 2 ላይ የጻፈውን ከሰሙ በኋላ ሰዎች ሊኖራቸው የሚችሏቸውን ሀሳቦች ያቀርባል። ይህንን ያደረገው በቁጥር 2 ላይ ለእነርሱ መልስ ለመስጠት ነው። “አንዳንድ ሰዎች ‘ታዲያ አይሁዳዊው ምን ጥቅም አለው? እና የመገረዝ ጥቅሙስ ምንድን ነው?ይሉ ይሆናል'” ወይም “አንዳንድ ሰዎች ምናልባት ደግሞ ‘ያ እውነት ከሆነ አይሁዶች ምንም ጥቅም የላቸውም፣ እንዲሁም መገረዝም ምንም ፋይዳ የለውም ይሉ ይሆናል፡፡'”
ጳውሎስ አሁን በቁጥር 1 ላይ ለተነሡት አሳቦች ምላሽ ይሰጣል። እዚህ ላይ “ይህ” የሚያመለክተው የአይሁድ ሕዝቦች አባል መሆንን ነው፡፡ “ግን አይሁዳዊ መሆን ትልቅ ጥቅም አለው”
ተቀባይነት ያላቸው ትርጉሞች 1) “በመጀመሪያ በጊዜ ቅደም ተከተል” ወይም 2) “በጣም በእርግጠኝነት” ወይም 3) “እጅግ በጣም በአስፈላጊነት” ናቸው፡፡
እዚህ ላይ “መገለጥ” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ቃሎች እና ቃል ኪዳኖችን ያሳያል፡፡ ይህንን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “እግዚአብሔር ቃል ኪዳኖቹን የያዘውን ቃሎቹን ለአይሁድ ሰጥቷል”
ጳውሎስ ሰዎች እንዲያስቡ እነዚህን ጥያቄዎች ይጠቀማል። “አንዳንድ አይሁዶች ለእግዚአብሔር ታማኝ አልነበሩም። ከዚህ በመነሣት እግዚአብሔር የገባውን ቃል ኪዳን መፈጸም አይችልም ብለን መደምደም አለብንን?”
ይህ እንደማይሆን ይህ አገላለጽ አጥብቆ ይቃወማል፡፡ እዚህ ላይ ልትጠቀምበት የምትችለው በቋንቋህ ተመሳሳይ አገላለጽ ሊኖርህ ይችላል፡፡ “ፈጽሞ ሊሆን አይችልም!” ወይም “በጭራሽ አይሆንም!”
“ይልቁንስ ማለት አለብን”
እግዚአብሔር ሁል ጊዜ እውነተኛ ነው እናም ቃል ኪዳኑን ይጠብቃል፡፡ “እግዚአብሔር ሁል ጊዜ የገባውን ቃል ኪዳን ይፈጽማል”
“እያንዳንዱ” እና “ውሸተኛ” የሚሉት ቃላት እግዚአብሔር ለቃል ኪዳኑ ሁልጊዜ እውነተኛ መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት የተጋነኑ ቃላት ናቸው፡፡ “ምንም እንኳ እያንዳንዱ ሰው ሐሰተኛ ቢሆን”
ይህንን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “ቅዱሳት መጻሕፍት ራሳቸው እኔ ከምናገረው ጋር ይስማማሉ”
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በጣም ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ይህንን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “እያንዳንዱ ሰው የምትናገረው ነገር እውነት መሆኑን መቀበል አለበት፣ እናም ማንም ሰው ቢቃወምህ ሁል ጊዜ በጉዳይህ ላይ ታሸንፋለህ”
ጳውሎስ እነዚህን ጥያቄዎች የሚጠቀመው የአንዳንድ ሰዎችን መከራከሪያ ለማቅረብ እና አንባቢዎቹ እነዚህ መከራከሪያዎች እውነት መሆናቸውንና አለመሆናቸውን እንዲያስቡ ለማድረግ ነው፡፡ “አንዳንድ ሰዎች የእኛ አመጸኝነት የእግዚአብሔርን ጽድቅ ካሳየ፣ እግዚአብሔር እኛን በመቅጣቱ ጻድቅ አይደለም” ይላሉ።
እዚህ ላይ “ቁጣ” የቅጣት አባባል ነው። “ቅጣቱን በእኛ ላይ ለማምጣት” ወይም “እኛን ለመቅጣት”
“እዚህ ላይ የምናገረው አንዳንድ ሰዎች ያሉትን ነው” ወይም “አንዳንድ ሰዎች ያሉት ይህ ነው”
“እግዚአብሔር ዓመፀኛ ነው ማለት የለብንም”
አይሁዶች እግዚአብሔር በሰዎች ሁሉ ላይ እንደሚፈርድ ስለሚያምኑ ጳውሎስ በወንጌሉ ላይ የሚነሱት ክርክሮች ትክክለኛ ያልሆኑ መሆናቸውን ለማሳየት ይህንን ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ “ሁላችንም በእውነት እግዚአብሔር በዓለም ላይ እንደሚፈርድ እናውቃለን!”
“ዓለም” በዓለም ውስጥ የሚኖሩትን ሰዎች ለመግለጽ የምንጠቀምበት ቃል ነው። “በዓለም ውስጥ ያለ ማንኛውም ሰው”
እዚህ ላይ ጳውሎስ አንድ ሰው የክርስቲያንን ወንጌል መቃወሙን እንደቀጠለ ይገምታል፡፡ ያ ተቃዋሚ ይሟገታል፣ ምክንያቱም ኃጢአቱ የእግዚአብሔርን ጽድቅ ያሳያል፣ ስለሆነም፣ ለምሳሌ፣ ውሸትን ቢናገር እግዚአብሔር በፍርድ ቀን ኃጢአተኛ መሆኑን መግለጽ የለበትም።
እዚህ ላይ ጳውሎስ በአሳብ ደረጃ ያለውን ተሟጋች ክርክር አቃልሎ ለማሳየት የእራሱን ጥያቄ ያነሣል። “እኔ እንዲሁ ለማለት እችላለሁ . . . ና!”
“አንዳንዶች እኛ ያልነው ይህ እንደሆነ አድርገው ለሌሎች በውሸት ይናገራሉ”
ጳውሎስ ባስተማረው ትምህርት ላይ ውሸት የሚናገሩትን የጳውሎስ ጠላቶች እግዚአብሔር ቢፈርድባቸው ፍርዱ ትክክለኛ ነው፡፡
ጳውሎስ በአጠቃላይ ሲናገር፣ ሁሉም ኃጢአተኛ ነው፣ ማንም ጻድቅ የለም፣ እግዚአብሔርንም የሚፈልግ የለም ይላል፡፡
ጳውሎስ አሳቡን ለማጉላት እነዚህን ጥያቄዎች ይጠይቃል፡፡ “እኛ አይሁዳውያን አይሁዳውያን በመሆናችን ብቻ ከእግዚአብሔር ፍርድ እናመልጣለን ብለን ለማሰብ መሞከር የለብንም!”
እነዚህ ቃላት በቀላሉ “አይደለም” ከምንለው ጠንካራ ናቸው፣ ነገር ግን እንደ “በፍጹም አይደለም!” እንደሚለው ጠንካራ አይደለም።
ይህንን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “ይህ ነቢያት በቅዱሳት መጻሕፍት እንደ ጻፉት ነው”
ትክክል የሆነውን ነገር የሚያስተውል የለም። “ትክክለኛ የሆነውን ነገር የሚያስተውል ማንም የለም”
እዚህ ላይ “እግዚአብሔርን መፈለግ” የሚለው ሐረግ ከእግዚአብሔር ጋር ኅብረት መፍጠርን የሚያመለክት ነው፡፡ “ማንም ከእግዚአብሔር ጋር እውነተኛ ኅብረት የውለም”
ይህ ሰዎቹ እግዚአብሔርን ማሰብ እንኳን እንደማይፈልጉ ለመግለጽ ጥቅም ላይ የዋለ ፈሊጣዊ አባባል ነው፡፡ እርሱን ለማስወገድ ይፈልጋሉ። “ሁሉም ከእግዚአብሔር ርቀዋል”
ማንም መልካም የሆነውን ስለማያደርግ ለእግዚአብሔር የማይጠቅሙ ናቸው። “እያንዳንዱ ለእግዚአብሔር የማይጠቅም ሆኗል”
“የእነርሱ” የሚለው ቃል በሮሜ 3፡9 ላይ የሚያመለክተው “አይሁዶችን እና ግሪኮችን” ነው፡፡
“ጉሮሮ” የሚለው ቃል ሰዎች ለሚናገሩት አመጽ እና አስጸያፊ ነገር ሁሉ በምሳሌነት የሚገልጽ ነው፡፡ እዚህ ላይ “የተከፈተ መቃብር” የሚለው ምሳሌ ሰዎች የሚናገሩትን ክፉ ቃላት የሚያመለክት ነው፡፡
“አንደበታቸው” የሚለው ቃል ሰዎች ለሚናገሩት ሐሰተኛ ቃላት ዘይቤያዊ አነጋገር ነው፡፡ “ሰዎች ውሸት ይናገራሉ”
እዚህ ላይ “የእባቦች መርዝ” የሚለው ቃል የሚወክለው ሰዎች የሚናገሩትን እጅግ ጎጂ የሆኑ ክፉ ቃላትን ነው፡፡ “ከንፈሮች” የሚለው ቃል የሰዎችን ቃላት ያመለክታል፡፡ “የእነርሱ ክፉ ቃላት ልክ እንደ አደገኛ እባብ መርዝ ሰዎችን ይጎዳል”
እዚህ ላይ “አንደበታቸው” የሰዎችን ክፉ ቃል የሚወክል ምሳሌአዊ አነጋገር ነው፡፡ “የተሞላ” የሚለው ቃል ሰዎቹ ምን ያህል መራርነትንና እርግማንን እንደሚናገሩ በማጋነን የሚያሳይ ነው፡፡ “ብዙውን ጊዜ እርግማን እና የጭካኔ ቃላትን ይናገራሉ”
እነዚህ ቃላቶች የሚያመለክቱት በሮሜ 3፡9 ውስጥ ያሉትን አይሁዶች እና ግሪኮችን ነው፡፡
እዚህ ላይ “እግሮች” የሚለው ሰዎቹን እራሳቸውን የሚያመለክት አባባል ነው፡፡ “ደም” የሚለው ቃል ሰዎችን መግደል የሚያመለክት ምሳሌ ነው፡፡ “ሰዎችን ለመጉዳት እና ለመግደል የፈጠኑ ናቸው”
እዚህ ላይ “ጥፋት እና መከራ” የሚሉት ቃላት የሚወክሉት ሰዎቹ በሌሎች ሰዎች ላይ የሚያስከትሉትን ጉዳትና መከራ ነው፡፡ “ሌሎችን ለማጥፋት እና መከራ ሊያደርሱባቸው ይጥራሉ”
“ከሌሎች ጋር በሰላም እንዴት መኖር እንደሚቻል።” “መንገድ” ጎዳና ወይም መተላለፊያ ነው፡፡
እዚህ ላይ “ፍርሃት” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ማክበር እና እርሱንም ለማክበር ፈቃደኝነትን የሚወክል ነው፡፡ “ሁሉም ሰው ለእግዚአብሔር የሚገባውን ክብር ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆነም”
ጳውሎስ እዚህ ላይ የሚናገረው ሕጉ ሕያው እንደሆነና ልክ የራሱ ድምፅ እንዳለው አድርጎ ነው፡፡ “ሕጉ የሚናገረው ሰዎች ማድረግ የሚገባቸው” ወይም “ሙሴ በሕጉ ውስጥ የጻፋቸው ትእዛዛት ሁሉ”
“ሕጉን መታዘዝ ያለባቸው”
እዚህ ላይ “ግን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስ መግቢያውን መጨረሱንና ዋንኛውን ነጥብ መጀመሩን ነው፡፡
“አሁን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስ ወደ ምድር ከመጣበት ጊዜ ጀምሮ ነው፡፡
ይህንን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “ሕጉን ሳትታዘዝ እግዚአብሔር በእርሱ ፊት ትክክል የምትሆንበትን መንገድ አሳውቆአል”
“ሕጉና ነቢያት” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት በሙሴና በነቢያቱ በአይሁድ ቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ የተጻፉትን ከፊል የእግዚአብሔር ቃል ነው። ጳውሎስ እዚህ ላይ የሚገልጻቸው በፍርድ ቤት ቆመው እንደሚመሰክሩ ሰዎች አድርጎ ነው፡፡ ይህንን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “ሙሴና ነቢያት የጻፉት ይህንን ያረጋግጣሉ”
እዚህ ላይ “ጽድቅ” ማለት ከእግዚአብሔር ጋር ትክክል መሆን ማለት ነው፡፡ “በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን በእግዚአብሔር ፊት ትክክል መሆን”
ጳውሎስ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ሁሉንም ሰዎች በተመሳሳይ መንገድ እንደሚቀበል ነው፡፡ “በአይሁድና በአሕዛብ መካከል ፈጽሞ ልዩነት የለም”
እዚህ ላይ “የእግዚአብሔር ክብር” የሚለው ምሳሌያዊ አነጋገር ሲሆን፣ የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን አምሳያ እና ባሕርይውን ነው። “እግዚአብሔርን ከመምሰል ጎደሉ”
እዚህ ላይ “መጽደቅ” የሚያመለክተው በእግዚአብሔር ፊት ትክክለኛ መሆንን ነው፡፡ ይህንን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “እግዚአብሔር በእርሱ ፊት ትክክለኛ ይሆኑ ዘንድ እንደ ነጻ ስጦታ ሰጥቷቸዋል፣ ምክንያቱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነጻ አውጥቶአቸዋልና።”
ይህ ማለት እነርሱ የጸደቁት የራሳቸው ሊያደርጉት ወይም የተገባቸው ሳይሆኑ ነው፡፡ እግዚአብሔር በነጻ ያጸድቃቸዋል፡፡ “በእግዚአብሔር ፊት ትክክል የሆኑት ሊያገኙት የሚገባቸው ሆኖ አይደለም”
ጳውሎስ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው ሰዎች ሕጉን በመታዘዝ የሚኩራሩበት ምንም ምክንያት እንደሌለ ለማሳየት ነው፡፡ “እንግዲያው እነዚያን ሕጎች ስለታዘዝን በእግዚአብሔር ፊት ሞገስ እንዳገኘን የምንኮራበት ምንም መንገድ የለም፡፡ ትምክህት ተወግዶአል”
ጳውሎስ የሚያነሣቸው እያንዳንዱ ነጥብ በእርግጠኝነት እውነት መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት እነዚህን መልስ የማይሰጥባቸውን ጥያቄዎች ይጠይቃል ይመልሳልም፡፡ ይህንን ጳውሎስ ሊላቸው የፈለጋቸውን ቃላት አድራጊ ቅርፅን በመጠቀም ልትተረጉማቸው ትችላለህ። “ትምክህትን የምናስወግደው በምን መሠረት ነው? በመልካም ሥራችን ምክንያት ልናስወግደው ይገባልን? ፈጽሞ፣ ይልቁንም በእምነት ልናስወግደው ይገባናል”
ጳውሎስ እነዚህን ጥያቄዎች ለአጽንኦት ለመስጠት ይጠይቃል፡፡ “እናንተ አይሁዳውያን፣ በእርግጥ እግዚአብሔር የሚቀበለው እናንተን ብቻ እንደሆነ ማሰብ የለባችሁም!”
ጳውሎስ ነጥቡን ለማጉላት ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል፡፡ “እርሱ ደግሞ አይሁድ ያልሆኑትን፣ አሕዛብንም ይቀበላል”
እዚህ ላይ “መገረዝ” አይሁድን የሚያመለክት ምሳሌአዊ አነጋገር ሲሆን “አለመገረዝ” ደግሞ አይሁድ ያልሆኑትን የሚያመለክት ምሳሌአዊ አነጋገር ነው፡፡ “እግዚአብሔር አይሁዶችንም ሆኑ አይሁድ ያልሆኑትን በክርስቶስ ላይ ባላቸው እምነት በኩል በፊቱ ያጸድቃቸዋል”
ጳውሎስ ሕጉን በእምነት ያጸናል፡፡
ጳውሎስ ከአንባቢዎቹ አንዱ ሊኖረው የሚችለውን ጥያቄ ይጠይቃል። “አንድ ሰው እምነት ስላለን ሕጉን ችላ ማለት እንችላለን ይል ይሆናል።”
ይህ አገላለጽ ቀደም ሲል ለተነሣው የአጻጻፍ ጥያቄ እጅግ ጠንካራ ምላሽ የሚሰጥ ነው፡፡ እዚህ ላይ ልትጠቀምበት የምትችል ተመሳሳይ አገላለጽ በቋንቋህ ሊኖርህ ይችላል፡፡ “ይህ በእርግጥ እውነት አይደለም” ወይም “ፈጽሞ አይደለም”
“ሕጉን እንታዘዛለን”
ይህ ተውላጠ ስም ጳውሎስን፣ ሌሎች አማኞችን እና አንባቢዎችን ይመለከታል።
ጳውሎስ በቀድሞ ዘመን አማኞች በእግዚአብሔር ፊት የሚጸድቁት በእምነት እንጂ በሕግ እንዳልነበረ ያረጋግጣል፡፡
ጳውሎስ ጥያቄውን የሚጠቀመው የአንባቢውን ትኩረት ለመሳብ እና ስለ አዲስ ነገር ለመናገር ለመጀመር ነው። “በሥጋ አባታችን የሆነው አብርሃም ያገኘው ይህ ነው”
ጳውሎስ አጽንኦት ለመጨመር ይህንን ጥያቄ ይጠቀማል። ስለ እግዚአብሔር ቃሎች ሲናገር ልክ ሕያው እንደሆንኑ መናገር እንደሚችሉ አድርጎ ነው። “በእግዚአብሔር ቃል ልናነብ እንችላለን”
ይህንን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “እግዚአብሔር አብርሃምን እንደ ጻድቅ አድርጎ ቆጥሮታል”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። “ማንም ሠራተኛ አሠሪው የሚሰጠውን ደሞዝ እንደ ስጦታ አድርጎ አይቆጥረውም”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊረተጎም ይችላል። አት: - “ነገር ግን አሠሪው ለሠራተኛው የሚከፍለው ዕዳ ነው”
“በእግዚአብሔር በሚያጸድቀው”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። “እግዚአብሔር የግለሰቡን እምነት እንደ ጽድቅ ይቆጥርለታል” ወይም “እግዚአብሔር በእምነቱ ምክንያት ግለሰቡን ጻድቅ አድርጎ ይቆጥረዋል”
“ዳዊት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ሥራ ጽድቁን የሚቆጥርለትን ሰው እግዚአብሔር እንዴት እንደባረከው ጽፎአል”
ተመሳሳይ ፅንሰ-ሀሳብ በሦስት የተለያዩ መንገዶች ተገልጿል፡፡ ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። “ጌታ ሕጉን የጣሱትን ይቅር ብሎአል . . . ኃጢአታቸውን ጌታ ከድኖላቸዋል . . . ጌታም ኃጢአታቸውን አልቆጠረባቸውም ”
ይህ አስተያየት በጥያቄ መልኩ መቅረቡ አፅንኦትን ለመጨመር ነው፡፡ “እግዚአብሔር የሚባረከው የተገረዙትን ብቻ ነው? ወይስ ያልተገረዙትን?”
እዚህ ላይ “የእምነት ጽድቅ” ማለት እግዚአብሔር እንደ ጻድቅ አድርጎ ይመለከተው ነበር፡፡ “ከመገረዙ በፊት በእግዚአብሔር በማመኑ ምክንያት እግዚአብሔር እንደ ጻድቅ አድርጎ የሚቆጥርበት ምልክት ነው”
ምንም እንኳ ባይገረዙም
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። “ይህ ማለት እግዚአብሔር እንደ ጻድቃን ይቆጥራቸዋል ማለት ነው”
እዚህ ላይ “መገረዝ” የሚያመለክተው በአይሁድም ሆነ በአሕዛብ በእግዚአብሔር እውነተኛ አማኞች የሆኑትን ነው፡፡
እዚህ ላይ “የእምነት እርምጃ ተከተሉ” ማለት የአንድን ሰው ምሳሌነት መከተል ማለት ነው። “የአባታችንን የአብርሃምን የእምነት ምሳሌ የሚከተሉ” ወይም “አባታችን አብርሃም እንዳደረገው እምነት ያላቸው”
እግዚአብሔር ቃል የገባላቸው ሕዝቦች ልክ ከቤተሰብ አባል ንብረትንና ሀብትን እንደሚወርሱ ተደርገው ይወሰዳሉ፡፡
“ቃል ኪዳኑ መጣ” የሚሉትን ቃላት በመጀመሪያው ሐረግ እንረዳዋለን፡፡ በተዘዋዋሪ መንገድ የተጠቀሱትን ቃላት በመጨመር ይህንን ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡ “ነገር ግን ቃል ኪዳኑ የመጣው እግዚአብሔር እንደ ጽድቅ አድርጎ በሚቆጥረው እምነት በኩል ነው”
እዚህ ላይ “በሕጉ የሚኖሩ” የሚያመለክተው ሕግን መታዘዝ ነው፡፡ “ሕጉን የሚታዘዙ እነርሱ ምድርን የሚወርሱት ከሆኑ”
“እምነት ዋጋ የለውም፣ ተስፋውም ትርጉም የለሽ ነው”
“መተላለፍ” የሚለውን ረቂቅ ስም ለማስወገድ እንደገና ሊጠቀስ ይችላል። “ማንም ሕጉን ሊጥስ የሚችል የለም” ወይም “ሕጉን አለመታዘዝ ፈጽሞ አይቻልም”
“ስለዚህ”
“ይህ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር ቃል የገባውን መቀበል ነው፡፡ “ቃል ኪዳኑን የምንቀበለው በእምነት ነው” ወይም “ቃል ኪዳኑን በእምነት እንቀበላለን”
“ቃል ኪዳኑ በጸጋ ላይ ያርፋል” የሚለው የሚወክለው እግዚአብሔር ቃል የገባውን የሚሰጠው በጸጋ መሆኑን ነው። “ስለዚህ የገባው ቃል ኪዳን ነጻ ስጦታ ሊሆን ይችላል፣ ወይም “ስለዚህ ቃል ኪዳኑ በጸጋው ይሆናል ማለት ነው”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለጽ ይችላል። “ሁሉም የአብርሃም ዘሮች እግዚአብሔር እንደሚሰጥ ቃል የገባውን በእርግጥ ሊቀበሉ ይችላሉ”
ይህ የሙሴን ሕግ የመታዘዝ ግዴታ ያለባቸውን የአይሁድን ሕዝብ ይመለከታል፡፡
ይህም አብርሃም ከመገረዙ በፊት እንዳደረገው ሁሉ እምነት ያላቸውን ያመለክታል። “አብርሃም እንዳደረገው ያመኑ”
እዚህ ላይ “የእኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስንና አይሁድን በሙሉ እንዲሁም በክርስቶስ ያመኑ አይሁድ ያልሆኑትን ሁሉ ነው፡፡ አብርሃም የአይሁድ ሕዝብ በሥጋ አባታቸው ነው፣ ነገር ግን እርሱ ለሚያምኑ ሁሉ መንፈሳዊ አባት ነው፡፡
በተጻፈበት ቦታ ግልጽ ሊሆን ይችላል፡፡ እንዲሁም ይህን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “አንድ ሰው በቅዱሳት መጻሕፍት እንደ ጻፈው”
እዚህ ላይ “አንተን” የሚለው ቃል ነጠላ ሲሆን የሚያመለክተው አብርሃምን ነው፡፡
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር አብርሃም እግዚአብሔርን ያመነው ወንድ ልጅ እንደሚኖረው ተስፋ በማያደርግበት ጊዜ ነው፡፡ “ምንም እንኳን ለእርሱ ልጆች እንደሚኖሩት የማይቻል ቢመስልም እግዚአብሔርን አመነ”
ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል። “እግዚአብሔር ለአብርሃም እንደ ተናገረው”
እግዚአብሔር ለአብርሃም የሰጠው ሙሉ ተስፋ ግልፅ ሊሆን ይችላል፡፡ “ልትቆጥራቸው ከምትችላቸው በላይ ብዙ ዘሮች ይኖሩሃል”
ይህንን በአዎንታዊ መልኩ ልትተረጉመው ትችላለህ። “ምንም ቢሆን በእምነቱ ጠንካራ ነበር”
ይህንን ድርብ አሉታዊ በአዎንታዊ ቅርፅ መተርጎም ይቻላል። “በእምነት ማድረጉን ቀጠለ”)
ይህንን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “በእምነቱ ጠንካራ ሆነ”
“አብርሃም ሙሉ በሙሉ እርግጠኛ ነበር”
“እግዚአብሔር ማድረግ ችሎ ነበር”
ይህን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “ስለዚህ እግዚአብሔር የአብርሃምን እምነት እንደ ጽድቅ ቆጠረለት” ወይም “ስለዚህ እግዚአብሔር የአብርሃምን ጽድቅ ቆጠረለት” ምክንያቱም አብርሃም በእርሱ አምኗልና፡፡
“አሁን” የሚለው ጥቅም ላይ የዋለው አብርሃም በእምነት በእግዚአብሔር ፊት መጽደቁን አሁን አማኞች በኢየሱስ ክርስቶስ ሞት እና ትንሣኤ በማመናቸው ከሚያገኙት ጽድቅ ጋር በማገናኘት ነው፡፡
“ለአብርሃም ብቻ”
ይህን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “እግዚአብሔር ጽድቅን ለእርሱ ቆጠረለት” ወይም “እግዚአብሔር እንደ ጻድቅ አድርጎ ቆጠረው”
“እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስንና በክርስቶስ የሚያምኑትን ሁሉ ነው፡፡
ይህን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “ለእኛም ጥቅም ነበር፣ ምክንያቱም የምናምን ከሆነ እግዚአብሔር እንደ ጻድቃን አድርጎ ይቆጥረናል”
“ከሙታን ያስነሣውን” እዚህ ላይ “እንደገና እንዲኖር ያደረገውን” የሚል ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። “ጌታችን ኢየሱስን እንደገና ሕያው እንዲሆን ያደረገውን”
ይህን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “ስለ እኛ መተላለፍ እግዚአብሔር ለጠላቶች አሳልፎ የሰጠውን ደግሞም እግዚአብሔር ወደ ሕይወት ያመጣው ከእርሱ ጋር ጻድቃን እንሆን ዘንድ ነው።
ጳውሎስ እግዚአብሔር አማኞችን ከእርሱ ጋር ሲያደርጋቸው የሚከሰቱ ብዙ የተለያዩ ነገሮችን መናገር ጀምሮአል፡፡
“ይህ” የሚለው ቃል በሮሜ 5፡1-2 የተገለጹትን ዐሳቦች ያመለክታል፡፡
“እኛ” “የእኛ” እና “እኛ” የሚሉት ቃላት በሚጠቀሱበት ቦታ ሁሉ የሚያመለክቱት ሁሉንም አማኞች ሲሆን ሁሉንም ያቀፈ መሆን አለበት።
እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ ለሚያምኑት የገባውን ቃል ኪዳን እንደሚፈጽም እርግጠኛ ነው፡፡
ጳውሎስ ስለ “መተማመን” ሲናገር ሕይወት እንዳለው አካል አድርጎ በመጠቀም ነው። “የምንጠብቃቸውን ነገሮች እንደምንቀበል በጣም እርግጠኞች ነን”
እዚህ ላይ “ልቦች” የአንድን ሰው ዐሳብ፣ ስሜት ወይም ውስጣዊ ማንነትን ያመለክታሉ፡፡ “የእግዚአብሔር ፍቅር በልቦቻችን ስለ ፈሰሰ” የሚለው ሐረግ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ፍቅሩን እንደሚያሳይ የሚገልጽ ምሳሌያዊ አነጋገር ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ቅርፅ ሊገለጽ ይችላል፡፡ “እርሱ በጣም ስለ ወድዶናል” ወይም “እግዚአብሔር ምን ያህል እንደሚወደን ስላሳየን ነው”
“እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አማኞችን በሙሉ ሲሆን ሁሉንም የሚያቅፍ መሆን አለበት፡፡
“ለጻድቅ ሰውም እንኳ ለመሞት ፈቃደኛ የሆነን ሰው ማግኘት ከባድ ነው”
“ነገር ግን ለመልካም ሰው ለመሞት ፈቃደኛ የሚሆን ምንአልባት ይገኝ ይሆናል”
ይህንን ግስ አላፊ ጊዜን በመጠቀም “ገለጸ” ወይም “አሳየ” በማለት ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡
x
“እኛ” የሚለው ቃል በተጠቀሰበት ቦታ ሁሉ የሚያመለክተው አማኞችን በሙሉ ሲሆን ሁሉን ያቀፈ መሆን አለበት፡፡
“የእግዚአብሔር ልጅ . . . የእግዚአብሔር ልጅ ሕይወት”
የእግዚአብሔር ልጅ ሞት በኢየሱስ ክርስቶስ ለምናምን ሁሉ የዘላለም ይቅርታን ሰጥቶናል፣ የእግዚአብሔርም ወዳጆች አድርጎናል፤ ይህን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ፡፡ “እግዚአብሔር ልጁ ለእኛ ሞቶአልና ከእርሱ ጋር ሰላማዊ ኅብረት እንዲኖረን ፈቀዶልናል”
ይህ የእግዚአብሔር ልጅ የሚለው ርእስ ለኢየሱስ ክርስቶስ በጣም አስፈላጊ ርእስ ነው፡፡
ይህንን በአድራጊ ቅርጽ ልትተረጉመው ትችላለህ። “አሁን እግዚአብሔር እንደገና ወዳጆቹ አድርጎናል”
ጳውሎስ እግዚአብሔር ሕጉን ለሙሴ ከመስጠቱ በፊት ሞት ለምን እንደ ተከሰተ ያብራራል፡፡
ጳውሎስ ኃጢአት “በአንድ ሰው” በአዳም በኩል ወደ ዓለም መግባቱን እጅግ አደገኛ ድርጊት እንደ ሆነ ይገልጻል፡፡ ይህ ኃጢአት ለሌላው አደገኛ ነገር ማለትም ለሞት በር ከፈተ፤ ይህም ሞት ወደ ዓለም መጣ፡፡
ይህ ማለት እግዚአብሔር ሕጉን ከመስጠቱ በፊት ሕዝቡ ኃጢአትን አድርጓል ማለት ነው፡፡ “እግዚአብሔር ሕጉን ለሙሴ ከመስጠቱ በፊት በዓለም የነበሩ ሰዎች ኃጢአትን አድርገዋል”
ይህ ማለት እግዚአብሔር ሕጉን ከመስጠቱ በፊት ሕዝቡን በኃጢአት አልከሰሳቸውም ማለት ነው፡፡ “ነገር ግን እግዚአብሔር ሕጉን ከመስጠቱ በፊት በሕጉ ላይ የተደረገን ኃጢአት አልቆጠረም”
“ምንም እንኳን የተናገርኩት እውነት ቢሆንም ሞት፣” ወይም “ከአዳም ዘመን ጀምሮ እስከ ሙሴ ጊዜ ድረስ፣ የተጻፈ ሕግ አልነበረም ነገር ግን ሞት፡፡” (ሮሜ 5፡13 ተመልከት)
ጳውሎስ ስለ ሞት ሲናገር ልክ እንደሚገዛ ንጉሥ አድርጎ ነው፡፡ “ሰዎች ከአዳም ዘመን ጀምሮ እስከ ሙሴ ድረስ በኃጢአታቸው ምክንያት መሞታቸውን ቀጥለዋል”
“ከአዳም ኃጢአት የተለየ ኃጢአት የነበራቸውም መሞታቸውን ቀጥለዋል”
አዳም ቆይቶ ለተገለጠው የክርስቶስ ምሳሌ ነው፡፡ ከእርሱ ጋር ብዙ የሚያመሳስላቸው ነገሮች ነበሩ፡፡
እዚህ ላይ “አንዱ” የሚለው የሚያመለክተው አዳምን ነው። “በአንዱ ሰው ኃጢአት ምክንያት ብዙዎች ሞቱ”
እዚህ ላይ “ጸጋ” የሚያመለክተው በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ለሁሉም ሰው ያገኘውን የእግዚአብሔር ነጻ ስጦታ ነው፡፡ “ምንም እንኳ የሚገባን ባይሆንም ለሁላችንም በሞተው በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል እግዚአብሔር በቸርነቱ የዘላለምን ሕይወት ሰጠን”
እዚህ ላይ “ስጦታው” የሚያመለክተው እግዚአብሔር የተመዘገበብንን ኃጢአት መዘረዙን ነው፡፡ “ስጦታው የአዳም ኃጢአት ውጤት አይደለም”
እዚህ ላይ ጳውሎስ “ስጦታው የአዳም ኃጢአት ውጤት አለመሆኑን” የሚያሳዩ ሁለት ምክንያቶችን ይሰጣል፡፡ “የበደለኝነት ፍርድ” የሚያመለክተው ሁላችንም ለኃጢአታችን የእግዚአብሔር ቅጣት የሚገባን መሆኑን ነው፡፡ “በአንድ በኩል እግዚአብሔር ሰዎች ሁሉ በአንድ ሰው ኃጢአት የተነሣ ሊቀጡ የሚገባቸው መሆኑን ያውጃል፣ በሌላ ወገን ግን”
ይህ የሚያመለክተው ምንም እንኳ የማይገባን ቢሆንም እግዚአብሔር በፊቱ ጻድቃን አደረገን፡፡ “የእግዚአብሔር ቸር ስጦታ እኛን በእርሱ ፊት ጻድቃን አድርጎናል”
“ከብዙዎች ኃጢአት በኋላ”
ይህ የአዳምን ኃጢአት ያመለክታል፡፡
እዚህ ላይ ጳውሎስ ስለ “ሞት” ሲናገር እንደሚገዛ ንጉሥ አድርጎ ነው፡፡ የሞት “ግዛት” እያንዳንዱ ሰው እንዲሞት ያደርጋል። “ሁሉም ሰው ሞተ”)
“አዳም በሠራው ኃጢአት የተነሣ” ወይም “በአዳም ኃጢአት ምክንያት”
እዚህ ላይ “ኩነኔ” የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ቅጣትን ነው፡፡ “ሰዎች ሁሉ በኃጢአት ምክንያት የእግዚአብሔር ቅጣት ይገባቸዋል”
የኢየሱስ ክርስቶስ መሥዋዕትነት
እዚህ ላይ “መጽደቅ” የሚያመለክተው እግዚአብሔር ሰዎችን በፊቱ ጻድቃን እንዲሆኑ ማድረግ መቻሉ ነው፡፡ “ሰዎች ሁሉ እንዲጸድቁ የእግዚአብሔር ስጦታ”
የአዳም አለመታዘዝ
ይህንን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “ብዙ ሰዎች ኃጢአትን አደረጉ”
የኢየሱስ መታዘዝ
ይህንን በአድራጊ ቅርፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። “እግዚአብሔር ብዙ ሰዎችን በፊቱ ያጸድቃቸዋል”
እዚህ ላይ ጳውሎስ ስለ ሕጉ ሲናገር ልክ እንደ ሰው አድርጎ ነው፡፡ “እግዚአብሔር ሕጉን ለሙሴ ሰጠው”
“ኃጢአት ጨመረ”
እዚህ ላይ “ጸጋ” የሚያመለክተው ለሰዎች የማይገባውን የእግዚአብሔርን በረከት ነው፡፡ “ምንም እንኳ የማይገባቸው ቢሆንም እግዚአብሔር በታላቅ ቸርነቱ ለእነርሱ የበለጠ ደግነትን አደረገ”
እዚህ ላይ ጳውሎስ ስለ “ኃጢአት” ሲናገር እንደሚገዛ ንጉሥ አድርጎ ነው፡፡ “ኃጢአት ሞትን እንደሚያስከትል”
ጳውሎስ እዚህ ላይ ስለ “ጸጋ” ሲናገር እንደሚገዛ ንጉሥ አድርጎ ነው፡፡ “ጸጋ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጽድቅ አማካይነት የዘላለም ሕይወት ለሰው ልጆች ሰጣቸው”
ጳውሎስ እዚህ ላይ ስለ “ጸጋ” ሲናገር እንደሚገዛ ንጉሥ አድርጎ ነው፡፡ “ጽድቅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር ሰዎችን በፊቱ ማጽደቅ መቻሉን ነው፡፡ “ስለሆነም እግዚአብሔር የእርሱን ነጻ ስጦታ ሰጥቶ ሰዎችን በፊት ያጸድቃቸዋል”
ጳውሎስ እራሱን፣ አንባቢዎቹን እና ሁሉንም አማኞችን ያካትታል።
ጳውሎስ የእግዚአብሔርን ቸርነት አስመልክቶ በክርስቶስ ያመኑ ሰዎች ኃጢአት ለመሥራት ያለቸው ስሜት እንደሞቴ ቆጥረው ለእግዚአብሔር በመኖር አዲስ አኗኗር እንዲከተሉ ይነግራቸዋል።
ጳውሎስ ይኸንን ማሳመኛ ጥያቄ የሚጠይቀው የአንባቢዎቹን ትኩረት ላማግኘት ነው። በሌላ አባባል፣ “እንግዲህ ስለዚህ ጉዳይ ሁሉ ምን እንላለን? በእርግጠኝነት የምንለው እግዚአብሔር ጨምሮ ጨማምሮ ቸርነቱን እንዲያበዛልን ብለን ኃጢአት መሥራት መቀጠል የለብንም”
"እኛ" የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው ጳውሎስን፣ አንባቢዎቹንና ሌሎች ሰዎችን ነው።
እዚህ ላይ "ለኃጢአት የሞትን" ማለት ኢየሱስን የሚከተሉ ሰዎች አሁን ኃጢአትን ለመሥራት ያላቸው ስሜት እንደሞቴ ቆጥረው በኃጢአት የማይሸነፉ ናቸው። ጳውሎስ ይኸንን ማሳመኛ ጥያቄ የተጠቀመው ለነገሩ አጽንኦት ለመስጠት ነው፤ በሌላ አባባል፣ "እኛ አሁን እንደሞቱ ሰዎች ነን ኃጢአት አያሸንፈንም! ስለዚህ በእርግጥ ኃጢአት መሥራትን መቀጠል የለብንም"
ጳውሎስ ይኸንን ጥያቄ የተጠቀመው አጽንኦት ለመስጠት ነው። በሌላ አባባል፣ "አስታውሱ፥ አንድ ሰው እኛ ከክርስቶስ ጋር ግንኙነት እንዳለን ለማሳየት ሲያጠምቀን ከክርስቶስ ጋር በመስቀል ላይ እንደሞትን ጭምር ለማሳየት ነው።
x
"አሮጌ ሰውነት" የሚለው ተለዋጭ ዘይቤ ሰው በክርስቶስ ከማመኑ በፊት የነበረውን ባሕርይ ያመለክታል። ጳውሎስ አሮጌውን ኃጢአተኛ ሰውነታችን በክርስቶስ ባመንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር በመስቀል ላይ እንደሚሞት ይናገራል። በሌላ አባባል፣ “ኃጢአተኛው ሰውነታችን ከኢየሱስ ጋር በመስቀል ላይ ሞቷል”
አሮጌው ሰውነት ማለት በአንድ ወቅት የነበረ አሁን ግን የሌለ ሰውነት ማለት ነው።
ኃጢአተኛው ሰውነት የሚለው ተምሳሌታዊ ቃል የሚያመለክተው በጥቅሉ ያለውን ኃጢአተኛ ሰውነት ነው። በሌላ አባባል፣ “ኃጢአተኛው ባሕርያችን”
በሌላ አተረጓጎም፣ “ሊሞት የሚችል”
በሌላ አተረጓጎም፣ “ኃጢአት ከእንግዲህ ወዲህ ሊገዛን አይገባም” ወይም “ከእንግዲህ ወዲህ ለኃጢአት ልንገዛ አይገባም”
ለኃጢአት ባሪያ መሆን የሚለው ተለዋጭ ዘይቤአዊ አነጋገር አንድ ሰው ኃጢአትን ለመሥራት ያለው ፍላጎት ራሱን መከልከል እስከማይችል ድረስ ጠንካራ ሲሆን ማለት ነው። ኃጢአት ሰውየውን የሚቆጣጠርበት ሁኔታ ውስጥ መግባት ነው። በሌላ አባባል፣ “ከእንግዲህ በኋላ በኃጢአት ቁጥጥር ሥር ልንሆን አይገባም”
"ሞተናል" የሚለው ቃል ሰው በክርስቶስ ካመነ በኋላ በኃጢአት ቁጥጥር ሥር አለመሆኑን ያመለክታል።
እዚህ ላይ ‘ከሞት እንዲነሣ እንደተደረገ’ የሚለው አባባል የሞተውን ሰው እንደገና ሕይወት እንዲኖረው ማድረግን ያመለክታል። በሌላ አባባል፣ "ክርስቶስ ከሞተ በኋላ እግዚአብሔር እሱን ከሞት እንዳስነሣው እናውቃለን"
ከሞቱት ሰዎች ሁሉ መካከል ማለት ነው። ይህ አባባል የሚገልጸው የሞቱ ሰዎች የሚቆዩበት ቦታ ያሉትን ሟቾች ሁሉ ነው። ከእነርሱ መካከል መነሣት እንደገና ወደ ሕይወት መመለስ ነው።
እዚህ ላይ "ሞት" ሥልጣን እንዳለው ንጉሥ ወይም ገዢ በሰዎች ላይ ኃይል እንዳለው ይገልጻል። በሌላ አባባል፣ “እንደገና ተመልሶ አይሞትም”
"አንድ ጊዜ" የሚለው ሐረግ አንድን ጉዳይ በአንድ ጊዜ ሙሉ በሙሉ መጨረስ ማለት ነው። በትርጉማችሁ ውስጥ ይኸንን ሐሳብ መግለጥ ትችላላችሁ። በሌላ አተረጓጎም፣ "እሱ በሞተ ጊዜ የሞትን ኃይል ሙሉ በሙሉ ሰብሮታል"
“"ስለዚህ እናንተም አስቡ"
"እናንተም ስለ ራሳችሁ እንደዚሁ አስቡ" ወይም "ራሳችሁን እንደዚሁ ተመልከቱ"
አንድ ሰው በድን የሆነውን አካል የሆነ ነገር እንዲሠራ ማስገደድ እንደማይችል ሁሉ ኃጢአት ክርስቲያን አማኞችን አስገድዶ እግዚአብሔርን ከማክበር ሊያግዳቸው አይችልም። በሌላ አባባል፣ “የኃጢአት ኃይል የማይሰማችሁ በሚመስል መልኩ የሞታችሁ”
"የኃጢአት ኃይል እንዳይሰማን የሞትን እግዚአብሔርን ለማክበር ግን የምንኖር"
"ክርስቶስ ኢየሱስ በሚሰጣችሁ ኃይል እግዚአብሔርን ለማክበር የምንኖር"
ጳውሎስ ሊያስታውሰን የፈለገው ሕግ ሳይሆን መልካምነቱ እንደሚገዛን ነው። እኛ የኃጢአት ተገዢዎች አይደለንም ግን ለእግዚአብሔር ተገዢዎች ነን።
ጳውሎስ ኃጢአት ለሚሠሩ ሰዎች ኃጢአት እንደ ንጉሥ ወይም እንደ ገዢ ሆኖ እንደሚቆጣጠራቸው ይናገራል። በሌላ አባባል፣ “ኃጢአተኛውን ምኞታችሁን እንዲቆጣጠራችሁ አትፍቀዱለት”
ይህ ሐረግ የሚያመለክተው የሚሞተውን የአንድ ሰው ውጫዊ አካሉን ነው።
ጳውሎስ ክፉ ምኞት ያለውን ሰው ኃጢአተኛው ለእርሱ ታዝዞ ክፉ ነገር እንዲያደርግ እንደሚፈልግ እንደ ገዢው "ኃጢአት " ይገልጸዋል።
እዚህ ክፍል ላይ ኃጢአተኛው የአካል ክፍሎቹን ለገዢው ወይም በእርሱ ላይ ለነገሠው እንደሚሰጥ አድርጎ ያሳያል። የአንድ ሰው የአካል ክፍሎች ለመላው ሰውነቱ ይሠራሉ። በሌላ አባባል፣ "እግዚአብሔርን የማያስከብር ነገር መሥራት እንዲትችሉ ራሳችውን ለኃጢአት አሳልፋችሁ አትስጡ”
እዚህ ላይ "ሕያዋን" የሚለው የክርስቲያኖችን አዲስ መንፈሳዊ ሕይወት ነው። "ነገር ግን ራሳችውን ለእግዚአብሔር መስዋዕት አድርጉ ምክንያቱም እሱ አዲስ መንፈሳዊ ሕይወት ሰጥቷችኋል" ወይም "ነገር ግን በፊት ሞተው አሁን ግን ሕያዋን እንደሆኑ ሰዎች ራሳችውን ለእግዚአብሔር መስዋዕት አድርጉ”
እዚህ ላይ "የአካል ክፍሎቻችሁ" የሚለው ለመላው ሰውነት የሚሠራ መሆኑን ያመለክታል። በሌላ አባባል፣ "እግዚአብሔር እርሱን ለሚያስደስት ሥራ እንዲጠቀሚባችው ፍቀዱለት"
ጳውሎስ "ኃጢአት" ሰዎችን የሚገዛ ንጉሥ ተምሳሌት አድርጎ ይገልፀዋል። በሌላ አባባል፣ "ክፉ ምኞታችሁ የሚታደርጉትን ነገር እንዲቆጣጠር አትፍቀዱ" ወይም "ልታደርጉ የሚትፈልጉትን ክፉ ነገር ለማድረግ ራሳችውን አትስጡ"
"ከሕግ በታች መኖር" ማለት በሕግ ውስንነት እና ጉድለት ውስጥ መመላለስ ማለት ነው። እናንተ ሲትተረጉሙ ሙሉ ትርጉም ለመስጠት ይህንን ግልጽ ማድረግ ትችላላችሁ። በሌላ አባባል፣ "እናንተ ከዚህ በኋላ ኃጢአትን ከመሥራት ሊገታችው በማይችለው በሙሴ ሕግ ተወስናችው የሚትኖሩ አይደላችውም"
"በእግዚአብሔር ምሕረት ሥር" ማለት የእግዚአብሔር ነፃ ስጦታ እናንተ ኃጢአትን ከመሥራት ራሳችሁን የሚትጠብቁበትን ኃይል ይሰጣችኋል ማለት ነው። እናንተ ስትተረጉሙ ሙሉ ትርጉም ለመስጠት ይህንን ግልጽ ማድረግ ትችላላችሁ። በሌላ አባባል፣"ኃጢአት መሥራትን የሚታቆሙበት ኃይል በሚሰጣችው በእግዚአብሔር ምሕረት ተይዛችዋል"
ጳውሎስ በእግዚአብሔር ቸርነትና ምህረት መኖርን እንደ ምክንያት ተጠቅመን ኃጢአት መሥራት አይገባም የሚለውን ሐሳብ አጽንኦት ለመስጠት በጥያቄ መልክ ተናገረ። በሌላ አባባል፣ "ይሁን እንጂ በሙሴ ሕግ ተይዘን ከመኖር ይልቅ በእግዚአብሔር ቸርነትና ምህረት ተይዘን የምንኖር ነን ሲባል በእርግጥ ኃጢአት ለመሥራት ተፈቅዶልናል ማለት አይደለም"
"ይህ እንዲሆን በፍፁም አንፈልግም" ወይም "ያን እንዳላደርግ እግዚአብሔር ይርዳኝ" ይህ አገላለጽ ነገሩ እንደዚህ እንዳይደረግ ያለውን ከፍተኛ ፍላጎት ያመለክታል። እዚህ ላይ በእናንተ ቋንቋ ተመሳሳይ አገላለጽ ሊኖር ስለሚችል መጠቀም ትችላላችሁ። በሮሜ 3፡31 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁ ተመልካቱ።
ጳውሎስ ኃጢአት እየሠሩ መኖርን ለመቀጠል በእግዚአብሔር ቸርነትና ምህረት መኖር የሚለው ምክንያት ሊሆን ይችላል ብሎ የሚያስብ ማንኛውንም ሰው ለመገሰጽ በጥያቄ መልክ ተናገረ። በሌላ እባባል፣ "ሊትታዘዙት ለመረጣችውት ጌታ ባርያ መሆናችውን ማወቅ አለባችው"
x
"ግን እኔ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ!"
ለኃጢአት ባሪያ መሆን የሚለው ተለዋጭ ዘይቤአዊ አነጋገር አንድ ሰው ኃጢአትን ለመሥራት ያለው ፍላጎት ራሱን መከልከል እስከማይችል ድረስ ጠንካራ ሲሆን ማለት ነው። ኃጢአት ሰውዬውን የሚቆጣጠርበት ሁኔታ ውስጥ መግባት ነው። በሌላ አባባል፣ “እናንተ ለኃጢአት እንደ ባርያ ነበራችሁ” ወይም “እናንተ በኃጢአት ቁጥጥር ሥር ነበራችሁ”
እዚህ ላይ "ልብ" የሚለው ቃል እዚህ ላይ የሚያመለክተው የምንሠራውን ሥራ በቅንነት ወይም በታማኝነት መሥራትን ነው። በሌላ አባባል፣ "ነገር ግን እናንተ በእውነት ታዛዦች ሆናችኋል”
"አኗኗር" የሚለው ቃል የሚያመለክተው እንደ እግዚአብሔር ሐሳብ ወደ መኖር የሚያመራ የኑሮ አካሄድን ነው። አማኝ ክርስቲያኖች አሮጌውን የኑሮ አካሄድ ቀይረው በክርስትና መሪዎች አስተምሮ መሠረት ከአዲሱ የኑሮ አካሄድ ጋር የሚሄድ ኑሮ ይኖራሉ። በሌላ አባባል፣ "የክርስትና መሪዎች ያስተማሯችውን ትምህርት"
በሌላ አባባል፣ "ክርስቶስ ከኃጢአት ኃይል ነፃ አውጥቶአችሁ ነበር"
እዚህ ላይ “ከኃጢአት ነፃ መውጣት” የሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር አንድ ሰው ኃጢአትን ለመሥራት ያለውን ጠንካራ ፍላጎት መግታትና ራሱን መከልከል እስከመቻል መድረስን የሚያመለክት ነው። በሌላ አባባል፣ “ኃጢአትን ለመሥራት ያለችው ጠንካራ ፍላጎት ተወግዶአል” ወይም “በኃጢአት ቁጥጥር ሥር ከመሆን ነፃ ወጥታችኋል”
የእግዚአብሔርን ሐሳብ የማገልገል ባርነት የሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር አንድ ሰው የእግዚአብሔርን ሐሳብ ለመፈጸም ያለውን ጠንካራ ፍላጎት የሚያመለክት ነው። የእግዚአብሔርን ሐሳብ ለመፈጸም ያለው ፍላጎት ሰውዬውን የሚቆጣጠርበት ሁኔታ እንደማለት ነው። በሌላ አባባል፣ “የእግዚአብሔርን ሐሳብ ለመፈጸም ላላችው ፍላጎት እንደ ባርያ ሆናችኋል” ወይም “አሁን እናንተ የእግዚአብሔርን ሐሳብ በመፈጸም ፍላጎት ቁጥጥር ሥር ናችሁ”
በሌላ አባባል፣ “ክርስቶስ የእግዚአብሔርን ሐሳብ የሚታገለግሉ ባሮች አድርጓችኋል” ወይም“ “አሁን እናንተ የእግዚአብሔርን ሐሳብ በመፈጸም ፍላጎት ቁጥጥር ሥር እንዲትሆኑ ክርስቶስ ለውጦአችኋል”
ጳውሎስ ለምን ስለ ባርያ እና ነፃነት ለምን እንደሚናገር አንባቢዎቹን ሳያስገርም እንደማይቀር ገምቶ ይሆናል። እዚህ ላይ እርሱ የሚናገረው ለአንባቢዎቹ እንዲገባቸው እነዚህን ሐሳቦች ከዕለት ዕለት የኑሮአቸው ተሞክሮ ወስዶ እየተጠቀመባቸው መሆኑን ይናገራል። ይኸውም ሰዎች ወይ በኃጢአት ቁጥጥር ሥር ወይ የእግዚአብሔርን ሐሳብ በመፈጸም ፍላጎት ቁጥጥር ሥር እንደሚሆኑ ነው። በሌላ አባባል፣ “እኔ ስለዚህ ነገር በሰውኛ አነጋገር እየተናገርኩ ነው” ወይም “እኔ ከዕለት ዕለት የኑሮአችሁ ተሞክሮ ምሳሌ እየወሰድኩ ነው”
ጳውሎስ ብዙ ጊዜ "ሥጋ (ለባሽ)" የሚለውን ቃል የሚጠቀመው የ "መንፈስ" ተቃራኒ ከመሆኑ አንፃር ነው። በሌላ አባባል፣ “ስለ መንፈሳዊ ነገሮች ሙሉ በሙሉ ስለማትረዱ”
እዚህ ላይ "የአካል ክፍሎቻችው" የሚለው መላ ሰውነትን ያመለክታል። በሌላ አባባል፣ "ራሳችሁን ክፉ ለሆነው እና እግዚአብሔርን ለማያስደስት ነገር አሳልፋችው ሰጣችው"
እዚህም ላይ "የአካል ክፍሎቻችው" የሚለው መላ ሰውነትን ያመለክታል። በሌላ አባባል፣ "እግዚአብሔር ለራሱ የተለያችው እንዲያደርጋችው እና እርሱን የሚታገለግሉበትን ኃይል እንዲሰጣችው በእግዚአብሔር ፊት ትክክል የሆነውን ነገር ለመሥራት ራሳችሁን ለዚህ ሥራ ተገዢ አድርጋችው አቅርቡ"
እዚህ ላይ “የእግዚአብሔርን ሐሳብ ከመፈጸም ነፃ መውጣት” የሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር አንድ ሰው የእግዚአብሔርን ሐሳብ መፈጸም የማይጠበቅበት መሆኑን የሚያመለክት ነው።ሰዎቹ በእግዚአብሔር ፊት ትክክል የሆነውን ነገር መሥራት እንደማይጠበቅባቸው አድርገው በማሰብ ይኖሩ ነበር። በሌላ አባባል፣ “የእግዚአብሔርን ሐሳብ መፈጸም እንደማይጠበቅበት ተደርጎ ይወሰድ ነበር” ወይም “በእግዚአብሔር ፊት ትክክል የሆነውን ነገር መሥራት የማይጠበቅባችሁ የሚያስመስል ባሕርይ አሳይታችኋል”
“ፍሬ” የሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር “ውጤት” ወይም “ጥቅም” ለማለት ነው። ጳውሎስ እዚህ ላይ በጥያቄ መልክ ያስቀመጠው ኃጢአትን መሥራት ለምንም እንደማይበጅ አጥብቆ ለማሳሰብ ነው። በሌላ አባባል፣ “አሁን እንዲታፍሩ ከሚያደርጓችሁ ነገሮች ምንም መልካም ነገር አላገኛችውም” ወይም "አሁን እንዲታፍሩ የሚያደርጓችው ነገሮችን በመሥራታችው ምንም አልተጠቀማችውም"
በሌላ አባባል፣ “ነገር ግን አሁን ከኃጢአት ነፃ ወጥታችው የእግዚአብሔር ባሪያ ሆናችኋል” ወይም “ነገር ግን አሁን እግዚአብሔር ከኃጢአት ነፃ አውጥቶአችሁ የራሱ ባርያ አድርጓችኋል”
“ከኃጢአት ነፃ መውጣት” የሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር ኃጢአት መሥራት አለመቻልን የሚያመለክት ነው። በሌላ አባባል፣ “ነገር ግን አሁን እግዚአብሔር ኃጢአት ከመሥራት መቆጠብ እንዲትችሉ አደረጋችሁ”
ለእግዚአብሔር “ባርያ መሆን” የሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር እግዚአብሔርን ማገልገልና ለእርሱ መታዘዝን የሚያመለክት ነው። በሌላ አባባል፣ “እግዚአብሔር እርሱን ማገልገል እንዲትችሉ አደረጋችሁ”
እዚህ ላይ “ፍሬ” የሚለው ዘይቤ “ውጤት” ወይም “ጥቅም” ለማለት ነው። በሌላ አባባል፣ “ጥቅሙ መቀደሳችው ነው” ወይም “ጥቅሙ እናንተ የተቀደሰ አኗኗር መምራታችሁ ነው”
“የዚህ ሁሉ ውጤት እናንተ ለዘላለም ከእግዚአብሔር ጋር ትኖራላችሁ”
ጳውሎስ ከሕግ በታች መኖር የሚፈልጉትን ሰዎች ሕጉ እንዴት እንደሚቆጣጠር ይገልጻል።
ጳውሎስ ይህን ጥያቄ የሚጠይቀው ለነገሩ አጽንኦት ለመስጠት ነው። በሌላ አባባል፣ "ስለዚህ ሰዎች ለሕግ መታዘዝ ያለባቸው በሕይወት እስካሉ ብቻ መሆኑን በእርግጠኝነት ታውቃላችው"
ወንድሞች ማለት ክርስቲያን ወገኖች፣ ወንዶችንም ሴቶችንም አጠቃልሎ ማለት ነው።
ጳውሎስ የዚህን ምሳሌ በ7፡2-3 ላይ አስቀምጦአል።
እዚህ ላይ “በሕግ ከባሏ ጋር ተጣምራለች” የሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር አንዲት ሴት ከባሏ ጋር በጋብቻ ሕግ መሠረት አንድነት መፍጠሯን የሚያመለክት ነው። በሌላ አባባል፣ በሕጉ መሠረት ያጋበች ሴት ከባሏ ጋር አንድነት ፈጥራለች”
ይህ ማንኛውንም ያገባች ሴት ለማመልከት ነው።
በሌላ አባባል፣ "እግዚአብሔር እሷን እንደ አመንዝራ ይወስዳታል" ወይም "ሰዎች እሷን አመዝራ ይሏታል"
እዚህ ላይ ከሕግ ነፃ መሆን ማለት ለሕጉ የግዴታ መታዘዝ አይጠበቅም ማለት ነው። ይህን ጉዳይ በተመለከተ ያገባች ሴት ሌላ ወንድ ማግባት አትችልም ለሚለው ሕግ የግዴታ መታዘዝ አይጠበቅባትም። በሌላ አባባል፣ “እርሷ የግዴታ ለሕጉ መታዘዝ አይጠበቅባትም”
ይህ ወደ ሮሜ 7፡1 ለማመልከት ነው።
ይህ ማለት ክርስቲያን ወገኖች ማለት ነው፤ወንዶችንም ሴቶችንም ያጠቃልላል።
በሌላ አተረጓጎም፣ "በክርስቶስ በኩል በመስቀል ላይ በሞታችው ጊዜ ለሕግም ደግሞ ሞታችኋል"
“ከሙታን እንዲነሣ ተደረገ” የሚለው አባባል እንደገና በሕይወት ወደ መኖር መመለስን ያመለክታል። በሌላ አባባል፣ “እግዚአብሔር እንደገና በሕይወት ወደ መኖር ለመለሰው ለእርሱ” ወይም “እግዚአብሔር ከሙታን መካከል ላስነሣው ለእርሱ”
እዚህ ላይ "ፍሬ" የሚለው ተለዋጭ ዘይቤአዊ አነጋገር እግዚአብሔርን የሚያስደስቱ ተግባራት መፈጸምን ያመለክታል። "እግዚአብሔርን የሚያስደስት ተግባር ልንፈጽም እንችላለን"
እዚህ ላይ "ፍሬ" የሚለው ተለዋጭ ዘይቤአዊ አነጋገር “የአንድ ሰው የድርጊቱ ውጤት” ወይም “በአንድ ሰው ድርጊት ምክንያት የመጣ” ማለት ነው። በሌላ አባባል፣ “ውጤቱ መንፈሳዊ ሞት ሆነ” ወይም “መንፈሳዊ ሞትን አመጣብን”
እግዚአብሔር ቅዱስ የሚያደርገን በሕግ እንዳልሆነ ጳውሎስ ያስታውሰናል።
በሌላ አባባል፣ "እግዚአብሔር ከሕግ እሥራት አላቅቆናል"
ይህ ተውላጠ ስም ጳውሎስንና አማኝ ክርስቲያኖችን ያመለክታል።
ይህ ሕግን ያመለክታል። በሌላ አባባል፣ "ይዞን ላለው ሕግ"
ይህ የሙሴ ሕግን ያመለክታል።በሌላ አባብል፣ "የሙሴ ሕግ"
ጳውሎስ አዲስ ርዕስ እያስተዋወቀ ነው።
“ታዲያ ይህማ እውነት አይደለም" ይህ አገላለጽ ለቀደመው ማሳመኛ ጥያቄ በጣም ጠንከር ያለ አሉታዊ መልስ ይሰጣል። በራሳችሁ ቋንቋም በዚህ ቦታ አስገብታችሁ የሚትጠቀሙት ተመሳሳይ አገላለጽ ሊኖራችሁ ይችላል። በሮሜ 9፡14 ላይ ምን ብላችሁ እንደተረጎማችሁ ተመልከቱ።
ጳውሎስ ኃጢአትን ሊንቀሳቀስና ሊሠራ ከሚችል ሰው ጋር ያነፃፅራል።
"ኃጢአት ለመሥራት ያለኝ ምኞት"
ይህ አባባል የሰው የሆነውን ነገር ለመውሰድ መፈለግንና ክፉ የሆነ የወስብ ምኞትን ያጠቃልላል።
"ሕግ ባይኖር ኖሮ ሕግን መተላለፍ አይኖርም ነበር፤ ይህ ማለት ደግሞ ኃጢአት የሚባል አይኖርም ነበር ማለት ነው።
x
በሮሜ 7፡7-8 ላይ እንደተጠቀሰው ጳውሎስ ኃጢአት 3 ነገሮች ማድረግ እንደሚችል ይገልጻል፣ ዕድልን መጠቀም፣ ማታለል እና መግደል። "ኃጢአትን መሥራት ስለፈለኩ በአንድ ጊዜ ኃጢአትንም እየሠራሁ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ መታዘዝ እችላለሁ ብዬ እያሰብኩኝ ራሴን አታለልኩ ነገር ግን ለእርሱ ባለመታዘዜ ምክንያት እግዚአብሔር እኔን ከራሱ በመለየት ቀጣኝ"
ኃጢአት ለመሥራት ያለኝ ምኞት
ጳውሎስ ኃጢአትን የሆነ ነገር ሊያደርግ ከሚችል አካል ጋር ያነፃፅራል። በሮሜ 7፡8 ላይ የሰጣችሁትን ትርጉም ተመልከቱ።
ጳውሎስ ኃጢአትን የሆነ ነገር ሊያደርግ ከሚችል አካል ጋር ያነፃፅራል። ጳውሎስ በኃጢአተኞች ላይ የሚመጣው የእግዚአብሔር ፍርድ አካላዊ ሞት እንደሚያስከትል አድርጎ ይናገራል። በሌላ አባባል፣ "እኔን ከእግዚአብሔር ለየኝ"
በሥነ ምግባር ፍጹም የሆነ፣ ኃጢአት የሌለበት
ጳውሎስ በውስጣዊው ሰውነቱ ባለው ኃጢአት እና የእግዚአብሔርን ሕግ በሚያውቀው አእምሮው መካከል (በኃጢአት እና በመልካም ሐሳቡ መካከል) በውስጡ ስለሚካሄደው ፍልሚያ ይናገራል።
ጳውሎስ አዲስ ርዕስ እያስተዋወቀ ነው።
ጳውሎስ ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ለነገሩ አጽንኦት ለመስጠት ነው።
ይህ የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ሕግ ነው።
“እንዲሞት አደረገኝ”
ይህ አገላለጽ ለቀደመው ማሳመኛ ጥያቄ በጣም ጠንከር ያለ አሉታዊ መልስ ይሰጣል። በራሳችሁ ቋንቋም በዚህ ቦታ አስገብታችሁ የሚትጠቀሙት ተመሳሳይ አገላለጽ ሊኖራችሁ ይችላል።በሌላ አባባል፣ “ታዲያ ይህማ እውነት አይደለም"
ጳውሎስ ኃጢአትን በራሱ የሆነ ነገር ሊያደርግ እንደሚችል አካል አድርጎ ያየዋል።
"ከእግዚአብሔር ለየኝ"
"ምክንያቱም እኔ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ስላልፈጸምኩ"
ጳውሎስ በሥጋዊ ምኞቱ እና በእግዚአብሔር ሕግ መካከል (በክፉ እና በመልካም መካከል) በውስጡ ስለሚካሄድ ፍልሚያ ይናገራል።
"እኔ አንዳንድ የማደርጋቸውን ነገሮች ለምን እንደማደርጋቸው እርግጠኛ አይደለውም”
ምክንያቱም እኔ የማደርገው
“አላደርግም” የሚለው ቃል ተጋንኖ የተነገረው ለነገሩ አጽንኦት ለመስጠት ሲባል ነው። ጳውሎስ ማድረግ የሚፈልገውን የሚደርገው በፈለገው ጊዜ ሁሉ አይደለም ወይም ደግሞ አንድ አንድ ጊዜ ማድረግ የማይፈገውን ነገር ያደርጋል። በሌላ አባባል፣ "እኔ ማድረግ የሚፈለገውን የማደርገው ሁል ጊዜ አይደለም"
“አደርጋለሁ” የሚለው ቃል በውስጡ የያዘው ሐሳብ ጳውሎስ ሁል ጊዜ ማድረግ የሚጠላውን ነገር ማድረጉን ነው። ይህም ተጋንኖ የተነገረው ለነገሩ አጽንኦት ለመስጠት ሲባል ነው። ጳውሎስ ማድረግ የማይፈልገውን ነገር ደጋግሞ ያደርጋል። በሌላ አባባል፣ "አንዳንድ ጊዜ የማደርጋቸው ነገሮች መልካም አለመሆናቸውን የማውቃቸው ነገሮች ናቸው"
"ይሁን እንጂ እንዲህ የማደርግ ከሆነ"
"የእግዚአብሔር ሕግ መልካም መሆኑን አውቃለሁ"
ጳውሎስ ኃጢአትን ራሱ ላይ ተጽዕኖ ማምጣት የሚችል ሕይወት ያለው ነገር አድርጎ ይገልጸዋል።
እዚህ ላይ "ሥጋ" ኃጢአተኛውን የሰው ተፈጥሮ የሚገልጽ ቃል ነው። በሌላ አባባል፣ “ኃጢአተኛው ተፈጥሮዬ”
"መልካሙ ሥራ" ወይም "መልካሙ ድርጊት"
"ክፉው ሥራ" ወይም "ክፉው ድርጊት"
ጳውሎስ "ኃጢአትን" በውስጡ የሚኖር ሕይወት ያለው ነገር አድርጎ በመሳል ይናገራል።
ጳውሎስ "ክፉ ሐሳብን" በውስጡ የሚኖር ሕይወት ያለው ነገር አድርጎ በመሳል ይናገራል።
ይህ በክርስቶስ የሚታመን የታደሰ መንፈስ ነው።
"እኔ ማድረግ የሚችለው አሮጌው ተፈጥሮአዊ ባሕርዬ የሚያዝዘኝን ብቻ ነው፤ መንፈስ ቅዱስ የሚያሳየኝን አዲስ አካሄድም እንዳልከተል ያደርገኛል"
ይህ በመንፈስዊ ሕይወት ሕያው የተደረገ አዲሱ ባሕርይ ነው።
ይህ አሮጌው ተፈጥሮአዊ ባሕርይ ነው፤ ሰዎች ይዘውት የሚወለዱት።
“ኃጢአተኛው ባሕርዬ”
ጳውሎስ ይህን ጥያቄ የተጠቀመው የተሰማውን ጥልቅ ስሜት ለመግለጽ ነው። በእናንተ ቋንቋ በመጮህ ወይም ጥያቄ በመሰንዘር ጥልቅ ስሜት የሚገለጽበት መንገድ ካለ እዚህ ጋ አስገቡ። በሌላ አባባል፣ "እኔ አካለ ከሚመኘው ምኞት ነፃ የሚያወጣኝን አንድ ሰው እፈልጋለሁ"
“ያድነኛል”
ይህ ተለዋጭ ዘይቤ አካላዊ ሞትን የሚሞተውን አካል የሚያመለክት ነው።
ይህ በ7፡24 ላይ ላለው ጥያቄ መልስ ነው።
እዚህ ቁጥር ላይ አእምሮ እና ሥጋዊ ምኞት የገቡት ምን ያህል ለእግዚአብሔር ሕግ ወይም ለኃጢአት ሥራ አካሄድ እንደሚገዙ በንፅፅር ለማሳየት ነው። በአእምሮ ወይም በዕውቀት አንድ ሰው እግዚአብሔርን ማስደሰትና መታዘዝን ሊመርጥ ይችላል፤ ወይ ደግሞ በሥጋዊ ምኞቱ ወይም በአካላዊ ባሕርይው ለኃጢአት ሊገዛ ይችላል። በሌላ አባባል፣ "አእምሮዬ እግዚአብሔርን ማስደሰት ይመርጣል፤ ሥጋዊ ምኞቴ ግን ለኃጢአት መገዛትን ይመርጣል"
ጳውሎስ ኃጢአት እና መልካም ነገርን በተመለከተ በሕይወቱ ስላለው ትግል መልስ ይሰጣል።
እዚህ ላይ "የጥፋተኝነት ወቀሣ" የሚለው በሕዝብ ላይ የሚመጣውን ቁጣ ያመለክታል። በሌላ አባባል፣ "እግዚአብሔር ከክርስቶስ ጋር ኅብረት ያላቸውን ጥፋተኛ ናችሁ ብሎ አይቀጣቸውም”
"በዚያ ምክንያት" ወይም "እኔ የነገርኳችው እውነት ስለሆነ"
ይህ የሚያመለክተው የእግዚአብሔር መንፈስን ነው። "በክርስቶስ ኢየሱስ የሚገኝ የእግዚአብሔር መንፈስ"
ከኃጢአትና ከሞት ሕግ ነፃ መውጣት የሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር የኃጢአትና የሞት ሕግ ተገዢ አለመሆንን ያመለክታል። በሌላ አባባል፣ “የኃጢአትና የሞት ሕግ ከአሁን በኋላ እንዳይገዛችሁ አደረገ”
እነዚህን ትርጉሞች ሊያመለክት ይችላል፣ 1) ሰዎች ኃጢአት እንዲሠሩ የሚገፋፋ ሕግ፤ ኃጢአታቸው ደግሞ ሞት ያመጣባቸዋል። በሌላ አባባል፣ “ኃጢአትንና ሞትን የሚያመጣ ሕግ" ወይም 2) ሰዎች ኃጢአት ይሠሩና ይሞታሉ የሚል መርህ
እዚህ ላይ ሕጉ የኃጢአትን ኃይል ሊሰብር እንደማይችል እንደ አንድ አካል ተደርጎ ተገለጸ። በሌላ አባባል፣ "ሕጉ ኃጢአት ከመሥራት ሊያስቆመን የሚችል ጉልበት ስላልነበረው በኛ ውስጥ ያለው የኃጢአት ጉልበትም በጣም ጠንካራ ስለነበረ እግዚአብሔር ግን ኃጢአት ከመሥራት አስቆመን"
"በኃጢአተኛው የሰዎች ባሕርይ"
የእግዚአብሔር ልጅ የራሱን አካልና ሰዋዊ ሕይወት ስለኃጢአት የዘላለም መስዋዕት አድርጎ በማቅረብ በኃጢአታችን ምክንያት ሊመጣ ያለውን የእግዚአብሔርን ቁጣ ለዘላለም መልሶታል።
ይህ በጣም አስፈላጊ የእግዚአብሔር ልጅ የኢየሱስ ማዕረግ ነው፤
"እንደ ማንኛውም ሰው የኃጢአተኛ ሰው መልክ የያዘ"
"ስለ እኛ ኃጢአት መስዋዕት ሊሆን እንዲሞት"
"እግዚአብሔር በልጁ አካል የኃጢአትን ኃይል ሰበረ"
በሌላ አተረጓጎም፣ "ሕጉ ከኛ የሚፈልገውን ነገር ማሟላት እንድንችል"
በመንገዱ መራመድ የሚለው ዘይቤአዊ አነጋገር አንድ ሰው ሕይወቱን እንዴት እንደሚመራ የሚገልጽ ነው። ሥጋ የሚለው ቃል ደግሞ ኃጢአተኛውን የሰው ባሕርይ የሚተካ ነው። በሌላ አባባል፣ “ኃጢአተኛ የሆነውን ፍላጎታችንን የማንታዘዝ እኛ”
"ነገር ግን ለመንፈስ ቅዱስ የምንታዘዝ"
ጳውሎስ ሥጋዊ ምኞትን አሁን በእኛ ካለው መንፈስ ጋር ማነፃፀሩን ቀጥሏል።
ጳውሎስ እዚህ ላይ ስለ "ሥጋዊ ምኞት" እና ስለ "መንፈስ" ሕይወት እንዳላቸው አካላት አድርጎ ያቀርባቸዋል። በሌላ አባባል፣ "ኃጢአተኞች ሰዎች እንዴት እንደሚያስቡ. . . መንፈስ ቅዱስን የሚያዳምጡ ሰዎች እንዴት እንደሚያስቡ"
ይህ ማለት የአንድ ሰው ከእግዚአብሔር መለየት ማለት ነው።
ይህ የሚያመለክተው ክፉ የሆነው ባሕርያቸው የሚነግራቸውን ነገር የሚሠሩትን ሰዎች ነው።
"በኃጢአተኛ ባሕርይ መመራት"፤ “ሥጋዊ ባሕርይ” በሮሜ 8፡5 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከቱ።.
"በመንፈስ ቅዱስ መመራት"
እነዚህ ሐረጎች ሁሉ መንፈስ ቅዱስን ያመለክታሉ
ይህ ማለት አንዳንዶቹ የእግዚአብሔር መንፈስ እንዳላቸው ጳውሎስ ይጠራጠራል ማለት አይደለም። ጳውሎስ ሁላቸውም የእግዚአብሔር መንፈስ እንዳላቸው እንዲገነዘቡ ፈልጎ ነው።
ክርስቶስ በአንድ ሰው ሕይወት ውስጥ እንዴት እንደሚኖር ግልጽ ተደርጎ መነገር አለበት። በሌላ አባባል፣ “ክርስቶስ በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት በእናንተ ውስጥ የሚኖር ከሆነ”
ይህ አባባል ሁለት ትርጉሞች ሊኖሩት ይችላል፣ 1) አንድ ሰው [የኃጢአት ኃይል ተጽዕኖ እንዳይሰማው] በመንፈስ የሞተ ነው 2) አንድ ሰው በኃጢአት ምክንያት አካላዊ ሞት ይሞታል።
ይህ አባባል ሁለት ትርጉሞች ሊኖሩት ይችላል፣ 1) አንድ ሰው በመንፈስ ሕያው ይሆናል ምክንያቱም ትክክል የሆነውን ነገር እንዲሠራ እግዚአብሔር ኃይል ይሰጣዋል 2) አንድ ከሞተ በኋላ እግዚአብሔር ያንን ሰው በሕይወት ወደ መኖር ይመልሰዋል ምክንያቱም እግዚአብሔር ጻድቅ በመሆኑ ለአማኝ ክርስቲያኖች የዘላለም ሕይወት ይሰጣቸዋል።
ጳውሎስ መንፈስ ቅዱስ በአንባቢዎቹ ውስጥ እንደሚኖር ያስባል። በሌላ አባባል፣ "ምክንያቱም መንፈሱ. . .በእናንተ ስለሚኖር".
"ከሞት ያስነሣው የእግዚአብሔር"
እዚህ ላይ ከሞት አስነሣ ማለት የሞተን ሰው እንደገና መልሶ ሕያው ማድረግ ማለት ነው። በሌላ አባባል፣ “ኢየሱስን መልሶ በሕይወት እንዲኖር አደረገ”
"ውጫዊ አካላት" ወይም "የሆነ ቀን ሊሞቱ ያሉ አካላት"
"የነገርኳችሁ ነገር እውነት ስለሆነ"
እዚህ ላይ ወንድሞች ሲል ክርስቲያን ወገኖች ለማለት ነው፣ ወንዶችንም ሴቶችንም ያጠቃልላል።
በሌላ አተረጓጎም፣"የእግዚአብሔር መንፈስ የሚመራቸው ሰዎች ሁሉ"
እዚህ ላይ 'በኢየሱስ ያመኑ አማኞች ሁሉ' ማለት ነው። ብዙ ጊዜም "የእግዚአብሔር ልጆች" ተብሎ ይተረጎማል።
“እንድንጮህ የሚያደርገን”
አብ የሚለው አባ ከሚለው የአረሜይክ ቋንቋ የመጣ ሲሆን አባት ማለት ነው።
x
ሰውነታችን በሚበዥበት ጊዜ እንደሚለወጥ ጳውሎስ እኛ አማኞችን እስከ 8፡25 ባለው በዚህ ክፍል ያስታውሰናል።
እዚህ ላይ 'አስባለሁ' የሚለውን ሐሳብ ለማጽናት ነው። 'ምክንያቱም' ለማለት አይደለም።
በሌላ አተረጓጎም፣ “የአሁኑን መከራ ከዚያ ጋር ማወዳደር አልችልም”.
በሌላ አተረጓጎም፣ "እግዚአብሔር ሊገልጠው ያለው" ወይም "እግዚአብሔር ሊያሳውቅ ያለው"
ጳውሎስ እዚህ ላይ እግዚአብሔር የፈጠራቸውን ነገሮች ሁሉ በጉጉት የሆነ ነገር የሚጠብቁ አካላት እንደሆኑ ይናገራል።
በሌላ አተረጓጎም፣ "እግዚአብሔር ልጆቹን የሚገልጥባቸውን ጊዜ"
ይህ ማለት በኢየሱስ ያመኑት ሁሉ፤ "የእግዚአብሔር ልጆች" ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።
ጳውሎስ የክርስቲያን አማኞችን መንፈስ ቅዱስ መቀበል ተተክሎና ወቅቱን ጠብቆ ከደረሰው የመጀመርያ ፍሬና አትክልት ጋር ያነጻጽራል። መንፈስ ቅዱስ እግዚአብሔር ለክርስቲያን አማኞች ከሚሰጣቸው ነገሮች የመጀመርያ መሆኑን በአጽንኦት ለመናገር ነው። በሌላ አባባል፣ “እኛ የመጀመርያውን የእግዚአብሔር ስጦታ ያለን ነን፤ እሱም መንፈስ ቅዱስ ነው”
እዚህ ላይ "የእግዚአብሔር ልጅነታችን መሟላት" ማለት የእግዚአብሔር ቤተሰብ ሙሉ አባል ስንሆን ማለት ነው። "መበዥት" የሚለው ቃል እግዚአብሔር ሲያድነን ማለት ነው። በሌላ አባባል፣ "የእግዚአብሔር ቤተሰብ ሙሉ አባል መሆናችንን እየተጠባበቅን ይኸውም እሱ ኣካላችንን ከመበስበስና ከሞት ሲያድን"
በሌላ አተረጓጎም፣ “በእርሱ ተስፋ ስላደረግን እግዚአብሔር አዳነን”
ጳውሎስ የሚጽፍላቸውን ሰዎች "ተስፋ" የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ እንዲገነዘቡ በጥያቄ መልክ ተናገራቸው። በሌላ አባባል፣ "ነገር ግን በመታመን እየተጠባበቅን ከሆነ የምንፈልገው ነገር ገና አልሆነልንም ማለት ነው። የሚፈልገውን ካገኘማ ማንም በመታመን አይጠብቅም"
ምንም እንኳ ጳውሎስ በሥጋዊ ምኞት እና በመንፈሳዊ እውነታ መካከል በክርስቲያን አማኞች ሕይወት የሚካሄድ ትግል መኖሩን አጽንኦት ሰጥቶ የሚናገር ቢሆንም የእግዚአብሔር መንፈስ እንደሚያግዘን ደግሞ ያረጋግጥልናል።
x
ጳውሎስ ክርስቲያን አማኞችን ከእግዚአብሔር ፍቅር ማንም ሊለያቸው እንደማይችል ያስታውሳቸዋል።
በሌላ አተረጓጎም፣ "እግዚአብሔር ለመረጣቸው"
"ገና ሳይፈጥራቸው እንኳ ላወቃቸው”
"መዳረሻቸውን ደግሞ ወሰነ" ወይም "ደግሞም አስቀድሞ አቀደ"
እግዚአብሔር ከፍጥረት ጅማረ አስቀድሞ በእግዚአብሔር ልጅ በኢየሱስ የሚያምኑት ኢየሱስን ወደ መምሰል እንዲያድጉ አቀደ። በሌላ አባባል፣ "ልጁን እንዲመስሉ ልለውጣቸው"
ይህ ለኢየሱስ ለእግዚአብሔር ልጅ አስፈላጊ ማዕረግ ነው።
“ልጁ የመጀመርያ ልጅ እንዲሆን”
እዚህ ላይ "ወንድሞች" የሚለው ሁሉንም አማኞች ወንድንም ሆነ ሴት ያመለክታል። በሌላ አባባል፣ "የእግዚአብሔር ቤተሰብ ከሆኑት ከብዙ ወንድሞችና እህቶች መካከል"
"እግዚአብሔር አስቀድሞ ዕቅድ ላወጣላቸው"
እዚህ ላይ "ከጥፋተኝነት አወጣቸው" የሚለው ያለፈውን ጊዜ አመልካች መሆኑ ይህ በእርግጠኝነት እንደሚሆን አስረግጦ ለመግለጽ ነው። በሌላ አባባል፣ "እነዚህን ደግሞ በፊቱ ከጥፋተኝነት ነፃ አደረጋቸው"
x
ጳውሎስ ከላይ ለተናገረው ነገር አጽንኦት ለመስጠት ዐረፍተ ነገሩን በጥያቄ መልክ ያስቀምጣል። በሌላ አባባል፣ "ከዚህ ሁሉ መረዳት ያለብን ነገር ይህ ነው፣ እግዚአብሔር እየረዳን ከሆነ ማንም ሊያሸንፈን አይችልም"
ገደብ የለሽና ቅዱስ የሆነውን የእግዚአብሔርን ባሕርይ ኃጥአተኛ ከሆነው የሰው ባሕርይ ጋር ለማቀራረብ ቅዱስና ገደብ የለሽ መስዋዕት እንዲሆን እግዚአብሔር አብ የእግዚአብሔርን ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስን ወደ መስቀል ላከ። እዚህ ላይ "ልጅ" የሚለው ለኢየሱስ ለእግዚአብሔር ልጅ አስፈላጊ ማዕረግ ነው።
"ነገር ግን በጠላቶቹ እጅ ኣሳልፎ ሰጠው"
ጳውሎስ ለተናገረው ነገር አጽንኦት ለመስጠት ዐረፍተ ነገሩን በጥያቄ መልክ ያስቀምጣል። በሌላ አባባል፣ "እርሱ በእርግጠኝነት ሁሉን ነገር በነፃ ይሰጠናል"
“በቸርነቱ ሁሉን ነገር ይሰጠናል"
ጳውሎስ ለተናገረው ነገር አጽንኦት ለመስጠት ዐረፍተ ነገሩን በጥያቄ መልክ ያስቀምጣል። በሌላ አባባል፣ "በእግዚአብሔር ፊት ማንም ልከሰን አይችልም ምክንያቱም በፊቱ ትክክለኛ ሕይወት እንዲኖረን ሊያደርገን የሚችል እርሱ ነው።
ጳውሎስ ለተናገረው ነገር አጽንኦት ለመስጠት ዐረፍተ ነገሩን በጥያቄ መልክ ያስቀምጣል። መልስ እንዲሰጥ ጠብቆ አይደለም። "ማንም ልወቅሰን አይችልም"
እዚህ ላይ ከሞት እንዲነሣ የተደረገ የሚለው አባባል የሞተን ሰው ተመልሶ በሕይወት እንዲኖር ማድረግ ለማለት ነው። በሌላ አተረጓጎም፣ "ክሁሉ ይልቅ እግዚአብሔር ከሙታን ያስነሣው እርሱ" ወይም "ከሁሉ ይልቅ እንዲያሁም ከሞት ወደ ሕይወት የተመለሰ እርሱ"
“በእግዚአብሔር ቀኝ” መሆን ከእግዚአብሔር ከፍ ያለ ክብር እና ሥልጣን የመቀበል ተግባር ምልክት ነው። በሌላ አባባል፣ “በእግዚአብሔር አጠገብ በክብር ቦታ ያለ”
ጳውሎስ ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ከክርስቶስ ፍቅር ምንም ነገር ሊለየን እንደማይችል ለማስተማር ነው። በሌላ አባባል፣ “መቼም ቢሆን ማንም ከክርስቶስ ፍቅር ሊለየን አይችልም”
“ከክርስቶስ ፍቅር ሊለየን” የሚሉትን ቃላት ከቀደመው ጥያቄ መረዳት ይቻላል። በሌላ አባባል፣ “መከራ ወይም ሥቃይ ወይም ስደት ወይም ረሃብ ወይም እርዛት ወይም አደጋ ወይም ሰይፍ ከክርስቶስ ፍቅር ሊለዩን ይችላሉ ወይ?
ጳውሎስ ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እነዚህ ነገሮች እንኳ ከክርስቶስ ፍቅር ሊለዩን እንደማይችሉ በአጽንኦት ለመናገር ነው። በሌላ አባባል፣ “መከራ፣ ሥቃይ፣ ስደት፣ ረሃብ፣ እርዛት፣ አደጋ እናአሰይፍ ከክርስቶስ ፍቅር ሊለዩን አይችሉም”
በንድፈ ሐሳብ ደረጃ የተቀመጡ ስሞች በቃላት ሐረጎች ሊገለጹ ይችላሉ። እዚህ ላይ “ሰይፍ” የሚለው አነጋገር በጭካኔ መገደልን ይተካል። በሌላ አባባል፣ “ምንም እንኳ ሰዎች ቢያሰቃዩን፣ ቢጎዱን፣ ልብሳችንንና ምግባችንን ቢወስዱብን ወይም ቢገድሉን ከክርስቶስ ፍቅር ሊለዩን አይችሉም”
ሁለቱም ቃላት አንድ ትርጉም አላቸው።
እዚህ ላይ "ላንተ" የሚለው ቃል ነጠላ ሆኖ እግዚአብሔርን የሚያመለክት ነው
እዚህ ላይ "እኛ" የሚለው ቃል ይህን የቅዱሳት መጻሕፍት ክፍል የጻፈውን ሰው ሰው ሲያመለክት የመልዕክቱን ተቀባይ አያመለክትም፣ እሱም እግዚአብሔር ነበር። "ቀኑን ሙሉ" የሚለው ሐረግ ምን ያህል አደገኛ ሁኔታ ውስጥ እንዳሉ በአጽንኦት አጋንኖ ለማሳየት ነው። ጳውሎስ ይህን የቅዱሳት መጻሕፍት ክፍል የተጠቀመው የእግዚአብሔር የሆኑ ሰዎች ሁሉ በሕይወታቸው ከባድ ጊዜ ሊገጥማቸው እንደሚችል መጠበቅ እንደሚገባቸው ለማሳየት ነው። በሌላ አተረጓጎም፣ “ጠላቶቻችን ሁሌም ሊገድሉን ይፈልጋሉ”
"እኛ ሙሉ የድል አድራጊነት ብቃት አለን"
ኢየሱስ እንዴት ያለ ፍቅር እንዳሳየ በግልጽ ማስቀመጥ እንችላለን። በሌላ አባባል፣ "በብዙ ፍቅር እኛን ከመውደዱ የተነሣ ኢየሱስ በእኛ ፈንታ ለመሞት ፍቃደኛ ነበር"
"አመንኩኝ" ወይም "እርግጠኛ ሆንኩኝ"
x
ጳውሎስ የእስራል ሕዝብ ይድናሉ ብሎ ምኞቱን ይገልፃል። ከዚያም እነሱ እንዲያምኑ እግዚአብሔር በተለያየ መንገድ ሲያዘጋጃቸው እንደነበር በአጽንኦት ይናገራል።
እነዚህ ሁለት አገላለጾች አንድ ዓይነት ትርጉም የሚሰጡ ናቸው። ጳውሎስ እነዚህን ተጠቅሞ እውነት እንደሚናገር በአጽንኦት ለማስገንዘብ ነው።
"መንፈስ ቅዱስ ሕልናዬን ይቆጣጠራል፤ እኔ የሚለውንም ነገር ያረጋግጣል"
እዚህ ላይ “የማያቋርጥ ሕመም በውስጤ” የሚለው አነጋገር ጳውሎስ የራሱን የጭንቀት ስሜት ለመግለጽ የተጠቀመበት ነው። በሌላ አባባል፥ “እኔ ከፍተኛና ጥልቅ የሐዘን ስሜት እንዳለኝ እነግራችኋለሁ”
እነዚህ ሁለቱ አገላለፆች ከመሠረታቸው አንድ ዓይነት ትርጉም አላቸው። ጳውሎስ የተጠቀመባቸው ስሜቱ ከፍተኛ መሆኑን በደንብ ለመግለጽ ነው።
በሌላ አባባል፥ “እኔ በግሌ ይህን ማድረጌ ከእኔ ቡድን የሆነውን ሕዝብ እስራኤላውያን ወገኖቼን በክርስቶስ ለማመን የሚረዳቸው ቢሆን ኖሮ በእግዚአብሔር ተረግሜ ከክርስቶስ ለዘላለም ለመለየት ፍቃደኛ ነበርኩ።
እንዲህ ማለት ክርስቲያን ወገኖች ለማለት ነው፤ይህም ወንዶችንም ሴቶችንም ይጨምራል።
እነርሱ እንደ እኔ እስራኤላውያን ናቸው። እነርሱ የያዕቆብ ዘር እንዲሆኑ እግዚአብሔር መርጦአቸዋል።
እዚህ ላይ ጳውሎስ “እንደ ልጆቹ” የሚለውን ዘይበኤአዊ አነጋገር የተጠቀመው እስራኤላውያን እንደ እግዚአብሔር ልጆች ይታያሉ የሚለውን ለማመልከት ነው። በሌላ አባባል “ለእነርሱ እግዚአብሔር አባታቸው ነው”
እዚህ ላይ “ክርስቶስ የመጣበት የዘር ግንድ” ሲባል ክርስቶስ ሰብአዊ የደም ዝምድናን በተመለከተ ከእስራኤላውያን ዘር ነው።በሌላ አባባል፥ “ክርስቶስ ሰብአዊ የዘር ግንዱን በተመለከተ የመጣው ከእነርሱ ዘር ነው”
ጳውሎስ በቤተ እስራኤል ውስጥ የተወለዱ ሰዎች ብቻ ከእምነት አንፃር እውነተኛ የእስራኤል ወገን ሊሆኑ ይችላሉ የሚለውን ሐሳብ ጠንከር አድርጎ ለማስረዳት ነው።
“ነገር ግን እግዚአብሔር የሰጠውን የተስፋ ቃል መጠበቅ አላቃተውም” ወይም “እግዚአብሔር የተስፋ ቃሉን ጠብቆአል”
እግዚአብሔር የተስፋ ቃሉን የሰጠው ከእስራኤል (ወይም ያዕቆብ) የዘር ግንድ ለተወለዱ ሁሉ አይደለም ነገር ግን በመንፈስ ከያዕቆብ ለተወለዱት ነው ማለትም በኢየሱስ የታመኑት ናቸው።
እዚህ ላይ “ሰብአዊ ልጆች” የሚለው ዘይበአዊ አነጋገር በሥጋ ከአብርሃም የተወለዱትን ያመለክታል። በሌላ አነጋገር “ከአብርሃም የዘር ግንድ የተወለዱ ሁሉ አይደሉም”
ይህ መንፈሳዊ ልጆቹ የሆኑ ሰዎችን የሚያመለክት ተለዋጭ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው፥ በኢየሱስ ያመኑትን።
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ለአብርሃም የሰጠውን የተስፋ ቃል የሚወርሱ ሰዎችን ነው።
“እነዚህ እግዚአብሔር የተስፋ ቃሉን ሲናገር የተጠቀመባቸው ቃላት ናቸው”
በሌላ አነጋገር ‘እግዚአብሔር ለሳራ ወንድ ልጅ ይሰጣል’ ማለት ይቻላል፝። “እኔ ለሳራ ወንድ ልጅ እሰጣለው”
ጳውሎስ ይኸንን በጥያቄ መልክ ሲያቀርብ የአንባቢዎቹን ትኩረት ለማግኘት ነው።
“ይህ ነገር አይቻልም” ወይም “ፈጽሞ አይሆንም” ይህ አገላለጽ ይህ ነገር እንደ ተባለው እንዳይሆን አጥብቆ ይከለክላል። በእናንተ ቋንቋ ሊትጠቀሙበት የሚትችሉት ተመሳሳይ አገላለጽ ይኖር ይሆናል።
ጳውሎስ እዚህ ላይ እግዚአብሔር ለሙሴ በአሁኑ ጊዜ እየሆነ እንዳለ ዓይነት አገላለጽ ተጠቅሞ መናገሩን ይገልጻል።
“ይህ የሚሆነው ሰው ከሚፈልገው ነገር የተነሣ ወይም ሰው ከሚያደርገው ጥረት የተነሣ አይደለም”
ጳውሎስ እዚህ ላይ የእግዚአብሔርን ቸርነት ለማግኘት መልካም ነገር ስለሚያደርግ ሰው ሲናገር ለውድድር የሚሮጥ ሰው ምሳሌን ተጠቅሞ ይገልጸዋል።
እዚህ ላይ ቅዱሳት መጻሕፍት ላይ የተነገረውን እግዚአብሔር ለፈረኦን እንደሚናገር ተደርጎ ተቀምጦአል። በሌላ አባባል፥ “ቅዱሳት መጻሕፍት እንደሚናገረው እግዚአብሔር እንዲህ ይላል”
እግዚአብሔር ራሱን ለማመልከት ነው።
ነጠላ ቁጥር አመልካች
x
ጳውሎስ ለትምህርቱ ተቃዋሚዎች ልክ ለአንድ ሰው እንደሚናገር ዓይነት አድርጎ ይናገራቸዋል።ብዙ ቁጥር አመልካችንም ልትጠቀሙ ትችላላችሁ።
እነዚህ የማሳመኛ ነጥቦች ጳውሎስ ለነገሩ አጽንኦት ለመስጠት የተጠቀመባቸው ናቸው።ሁሉንም ጠበቅ ያሉ ዐረፍተ ነገሮች አድርገን መተርጎም እንችላለን።
እነዚህ ቃላት እግዚአብሔርን የሚያመለክቱ ናቸው።
ጳውሎስ አንድ ሸክላ ሠሪ ከሸክላ የፈለገውን ዕቃ የመሥራት መብት አለው የሚለውን ዘይቤ ተጠቅሞ ፈጣሪ በፍጥረቱ የፈለገውን ነገር ለመሥራት መብት እንዳለው ይገልጻል። ጳውሎስ በጥያቄ መልክ ያቀረበው ነጥቡን ጠንከር አድርጎ ለማስቀመጥ ነው።
አንተ የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል።በጥያቄ መልክ ሲናገር ደግሞ ለነገሩ አጽንኦት ለመስጠት ነው።ይኸንን እንደ አንድ ጥብቅ ዐረፍተ ነገር መተረጎምም ትችላላችሁ። በሌላ አባባል፥ “እግዚአብሔር ሆይ፥ እንደዚህ አድርገህ ሊታበጀኝ አይገባም ነበር!”
እነዚህ ቃላት እግዚአብሔርን የሚያመለክቱ ናቸው።
ጳውሎስ ሰዎችን እንደ ዕቃዎች በመውሰድ ይገልጻቸዋል። በሌላ አባባል፥ ቁጣ የሚገባቸው ሰዎች. . .ምህረት የሚገባቸው ሰዎች
ጳውሎስ የእግዚአብሔርን አስገራሚ ሥራዎች ከትልቅ ባለጠግነት ጋር ያነፃፅራል። በሌላ አባባል፥ “ትልቅ ዋጋ ያለው ክብሩ”
እዚህ ላይ “ክብር” የሚያመለክተው በሰማይ ከእግዚአብሔር ጋር የምንኖረው ሕይወት ነው።በሌላ አባባል፥ “ከእርሱ ጋር እንዲኖሩ ቀደም ብሎ ያዘጋጃቸውን”
ጳውሎስ በዚህ ክፍል የእስራኤል ሕዝብን አለማመን አስቀድሞ በነብዮ ሆሴዕ እንደተነገረ ይገልጻል።
እዚህ ላይ “እርሱ” የሚለው እግዚአብሔርን ያመለክታል። በሌላ አባባል፥ “ሆሴዕ በጻፈው መጽሐፍም ላይ እግዚአብሔር እንደተናገረው”
ሆሴዕ ነብይ ነበር።
እኔ በዚያን ጊዜ የእኔ ያልነበረውን ሕዝብ ሕዝቤ እንዲሆን እመርጠዋለሁ
እዚህ ላይ “እሷ” የሚለው የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ የሚትወክለውን ጎመር የሚትባለውን የሆሴዕ ሚስት ነው። በሌላ አባባል፥ “በእኔ የማትወደድ የነበረችውን በእኔ የሚትወደድ እንዲትሆን እመርጣታለሁ” የሕያው እግዚአብሔር ልጆች
“ሕያው” የሚለው ቃል እግዚአብሔር ብቸኛው እውነተኛ አምላክ መሆኑን እንደ ሐሰተኛ ጣኦቶችም አለመሆኑን ያመለክታል።
“ይጣራል”
እዚህ ላይ ጳውሎስ የእስራኤል ሕዝብ ብዛትን ከባሕር አሸዋ ደቃቆች ብዛት ጋር ያነፃፅራል። በሌላ አባባል፣ “ከብዛቱ የተነሣ ለመቁጠር የሚከብድ”
ጳውሎስ “ይድናሉ” የሚለውን ቃል በመንፈሳዊ ትርጉሙ ይጠቀምበታል። እግዚአብሔር አንድን ሰው ካዳነ በኢየሱስ መስቀልና ሞት ባለው እምነት አማካይነት እግዚአብሔር ምህረት አድርጎለት በኃጢአቱ ምክንያት ከሚመጣበት ቅጣት ነፃ አደረገው።
እዚህ ላይ “ፍርድ” የሚለው ቃል ሰዎች ለመቅጣት የወሰነውን ውሳኔ ያመለክታል። በሌላ አባባል፣ “ጌታ በምድር ያለውን ሕዝብ በውሳኔው መሠረት ይቀጣዋል”
ይህ የሚያመለክተው ኢሳያስንና እርሱ ቃል የተናገራቸውን ሰዎች ነው።
x
ጳውሎስ ይህን ጥያቄ የተጠቀመው የአንባቢዎቹን ትኩረት ለማግኘት ሲል ነው። በሌላ አባባል፥ “ስለዚህ እንዲህ ማለት አለብን”
“እንዲህ እንላለን፣ አይሁድ ያልሆኑ ሕዝቦች”
“እግዚአብሔርን ለማስደሰት ጥረት ያላደረጉ”
እዚህ ላይ “በእምነት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በክርስቶስ መታመን ነው። ይህንን በትርጉማችን ገልጦ ማሳየትይቻላል፥ “እነርሱ በክርስቶስ በታመኑ ጊዜ እግዚአብሔር በፊቱ ትክክለኞች አድርጎ ተቀበላቸው”
ይህ ማለት እስራኤላውያን ሕግን ለመጠበቅ በመሞከር እግዚአብሔርን ሊያስደስቱ አልቻሉም። ይኸንን በትርጉማችን ገልጦ ማሳየትይቻላል፥ “ሕግን በመጠበቅ እግዚአብሔርን ማስደሰት አልቻሉም ምክንያቱም ሕግን መጠበቅ አልቻሉም”
ይህ በአጭሩ የተቀመጠ አባባል ነው። ለማለት የተፈለጉትን ቃላት ጨምረን መግለጽ እንችላለን። ጳውሎስ ይህን ጥያቄ የጠየቀው የአንባቢዎቹን ትኩረት ለማግኘት ነው። በሌላ አባባል ስናስቀምጠው፥ “እነርሱ በእግዝአብሔር ሐሳብ መሄድ ያልቻሉት ለምንድነው?”
ይህ የሚያመለክተው ሰዎች እግዚአብሔርን ለማስደሰት ሲሞክሩ የሚያደርጉትን ነገር ነው። ይህንን ሐሳብ በትርጉማችን ገልጦ ማሳየት ይቻላል፥ “እግዚአብሔርን የሚያስደስት ነገር ለመሥራት ጥረት ማድረግ” ወይም “ሕጉን በመጠበቅ”
ኢሳይያስ እንዲህ ብሎ ጽፎአል ማለት ይቻላል። በሌላ አባባል፣ “ነብዩ ኢሳይያስ እንደ ጻፈው”
ጳውሎስ እስራኤል በክርስቶስ እንዲያምን ምኞቱን እየገለጸ ግን ደግሞ አይሁድም ሆነ ሌሎች ሕዝቦች ሁሉም ሊድኑ የሚችሉት በኢየሱስ ባላቸው እምነት ብቻ መሆኑን አጥብቆ ያስገነዝባል።
እዚህ ላይ እንዲህ ማለት ወንዶችንም ሴቶችንም ጨምሮ ክርስቲያን ወገኞች ለማለት ነው።
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል የሰውን ውስጣዊ ስሜት ለማለት ነው። በሌላ አባባል፣ “ከሁሉም የሚበልጥ ፍላጎቴ”
“እግዚአብሔር አይሁዶችን ያድናቸዋል”
“እኔ ስለ እነርሱ እውነቱን እናገራለሁ”
እዚህ ላይ “የእግዚአብሔር መመዘኛ ሐሳብ” የሚለው እግዚአብሔር ሰዎችን በፊቱ ሐሳቡን የሚያሟሉ የሚያደርግበት መንገድን ያመለክታል።
“ክርስቶስ የእግዚአብሔርን ሕግ ሙሉ በሙሉ ፈጽሞአል።
እዚህ ላይ “የሚያምን” ማለት “የተማመነ” ማለት ነው። በሌላ አባባል፥ “በሱ የተማመኑትን በፊቱ ሐሳቡን የፈጸሙ አድርጎ እንዲቀበላቸው”
ጳውሎስ “የእግዚአብሔርን ሐሳብ መፈጸም” የሚለውን ሕይወት እንዳለውና እንደሚንቀሳቀስ አድርጎ ይናገራል። በሌላ አባባል፥ “ሕግ አንድን ሰው ከእግዚአብሔር ሐሳብ አንጻር እንዴት የተስተካከለ እንደሚያደርግ”
ሕግን በመፈጸም በእግዚአብሔር ፊት የእግዚአብሔርን ሐሳብ የፈጸመ ለመሆን ሕጉን ሙሉ በሙሉ መፈጸም አለበት፤ ይህ ደግሞ የሚቻል አይደለም። በሌላ አባባል፥ “ሕጉን ሙሉ በሙሉ የሚፈጽም ሰው በሕይወት ይኖራል ምክንያቱም ሕጉ የእግዚአብሔርን ሐሳብ የፈጸመ ያደርገዋል”
ይህ አባባል የሚያመለክተው 1) ዘላለማዊ ሕይወት 2) ከእግዚአብሔር ጋር ኅብረት ያለው የሚሞት ሕይወት
እዚህ ላይ “የእግዚአብሔርን ሐሳብ መፈጸም” የሚለው አባባል መናገር እንደሚችል ሰው ተደርጎ የቀረበ ነው።በሌላ አባባል፥ “ነገር ግን ሙሴ እምነት እንዴት አንድን ሰው በእግዚአብሔር ፊት ሐሳቡን የፈጸመ እንደሚያደርገው ሲጽፍ እንዲህ ብሏል።
ሙሴ ለሕዝቡ ሲናገር ለአንድ ሰው እንደሚናገር አድርጎ ያቀርበዋል።እዚህ ላይ “ልብ” የአንድን ሰው አእምሮ ወይም ውስጣዊ ስሜት የሚተካ ነው። በሌላ አባባል፥ “ራሳችሁን እንዲህ አትበሉ”
ሙሴ የሚናገራቸውን ሰዎች ለማስተማር በጥያቄ መልክ አቀረበ። ያለፈው ትምህርቱ ላይ “አትበሉ” ሲል ለዚህኛው ጥያቄ አሉታዊ መልስ እንደሚያስፈልገው ያሳያል። ይህን ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ማስቀመጥ ይቻላል፥ “ወደ ሰማይ ሊወጣ የቻለ ማንም የለም”
“ክርስቶስ ወደ ምድር እንዲመጣ ለማድረግ”
ሙሴ የሚናገራቸውን ሰዎች ለማስተማር በጥያቄ መልክ አቀረበ።ያለፈው ትምህርቱ ላይ “አትበሉ” ሲል ለዚህኛው ጥያቄ አሉታዊ መልስ እንደሚያስፈልገው ያሳያል። ይህን ጥያቄ በዐረፍተ ነገር መልክ ማስቀመጥ ይቻላል፥ “ወደ ጥልቁ በመውረድ የሞቱ ሰዎች መናፍስት ያሉበት ቦታ ሊገባ የቻለ ማንም የለም”
ከሞቱት ሰዎች ሁሉ መካከል ማለት ነው።ይህ አባባል በታችኛው ዓለም የሚገኙትን የሞቱ ሰዎች በአንድ ላይ የሚገልጽ ነው።
ይህ ቃል ስለ አካላዊ ሞት ይናገራል።
ጳውሎስ ቅዱሳት መጻሕፍትን ሕይወትና ድምፅ እንዳለው አድርጎ ይናገራል። እዚህ ላይ ጳውሎስ የተጠቀመውን የቅዱሳት መጻሕፍት ቃል ጸሐፊውን በግልጽ መጥቀስ ትችላላችሁ። በሌላ አነጋገር፥ “ኢሳያስ በቅዱሳት መጻሕፍት እንደጻፈው”
ይህ “የማያምን ሁሉ ያፍራል” ከማለት ጋር ተመጣጣኝ ትርጉም አለው። እዚህ ላይ በአሉታዊ መልኩ የተቀመጠው ለነገሩ አጽንኦት ለመስጠት ነው። በሌላ አባባል፥ “እግዚአብሔር በእርሱ የሚያምኑትን ሁሉ ያከብራል”
የጳውሎስ ሐሳብ እግዚአብሔር ለሁሉም ሕዝቦች እኩል ያስብላቸዋል።ይህንን ሐሳብ በትርጉማችን ገልጠን ማሳየት እንችላለን። በሌላ አባባል፥ “በዚህ መልኩ እግዚአብሔር ለአይሁድም አይሁድ ላልሆኑትም እኩል ያስብላቸዋል”
እዚህ ላይ “ሁሉን ነገር አለው” ተብሎ የተተረጎመው አባባል እግዚአብሔር በብዙ በረከት ይባርካል ለማለት ነው።ይህን ሐሳብ በትርጉማችን ገልጠን ማሳየት እንችላለን። በሌላ አባባል፥ “እርሱ በእርሱ የሚተማመኑትን በብዙ በረከት ይባርካቸዋል”
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው ቃል ኢየሱስን የሚተካ ነው። በሌላ አባባል፥ “ጌታ በእርሱ የሚተማመኑትን ሁሉ ያድናል”
ጳውሎስ ይኸንን ጥያቄ የተጠቀመው የክርስቶስን የምሥራች ቃል ወዳልሰሙት ሰዎች የማድረስን አስፈላጊነት አጥብቆ ለማስገንዘብ ነው። “እነርሱ” የሚለው ቃል ገና የእግዚአብሔር ሕዝብ ያልሆኑትን ያመለክታል።በሌላ አባባል፥ “በእግዚአብሔር የማያምኑት የእርሱን ስም ሊጠሩ አይችሉም”
ጳውሎስ ለተመሳሳይ ምክንያት ሌላ ጥያቄ ይጠቀማል። በሌላ አባባል፥ “የእርሱን መልዕክት ያልሰሙ ከሆነ በእርሱ ሊያምኑ አይችሉም”
ይህ ማለት ያ ሰው ያለው እውነት መሆኑን መመስከር ማለት ነው።
ጳውሎስ ለተመሳሳይ ምክንያት ሌላ ጥያቄ ይጠቀማል።በሌላ አባባል፥ “ሰው ካልነገራቸው የእርሱን መልዕክት ሊሰሙ አይችሉም”
ጳውሎስ ለተመሳሳይ ምክንያት ሌላ ጥያቄ ይጠቀማል። “እነርሱ” የሚለው ቃል የእግዚአብሔር የሆኑትን ያመለክታል። በሌላ አባባል፥ “የሆነ ሰው ካልላካቸው መልዕክቱን ለሌሎች መንገር አይችሉም”
ጳውሎስ “እግር” የሚለውን አባባል የተጠቀመው መልዕክቱ ወዳልደረሳቸው ለማድረስ የሚጓዙትን ሰዎች ለማመልከት ነው። በሌላ አባባል። “መልዕክተኞች መጥተው የምሥራቹን ዜና ሲነግሩን በጣም አስገራሚ ነው”
እዚህ ላይ “እነርሱ” የሚለው ሐሳብ አይሁዶችን ያመለክታል። “ነገ ግን ያዳመጡት ሁሉም አይሁዶች አይደሉም”
ጳውሎስ ይህንን በጥያቄ መልክ ያቀረበው በቅዱሳት መጻሕፍት ኢሳያስ ስለ አይሁዶች በኢየሱስ አለማመን የተነበየውን አጽንኦት ሰጥቶ ለማስገንዘብ ነው።
እዚህ ላይ “እኛ” የሚያመለክተው እግዚአብሔር እና ኢሳይያስን ነው።
እዚህ ላይ “እምነት” የሚያመለክተው “በክርስቶስ ማመንን ነው።
መስማት ስለ ክርስቶስ የሚነገረውን መልዕክት በማዳመጥ ነው።
ጳውሎስ በጥያቄ መልክ ያቀረበው ለነገሩ አጽንኦት በመስጠት ነው።ጥያቄውን ወደ ዐረፍተ ነገር መልሳችሁ መተርጎም ትችላላችሁ። በሌላ አባባል፥ “ነገር ግን እኔ እላለሁኝ፥ አይሁዶች በእርግጥ ስለ ክርስቶስ የሚነገረውን መልዕክት ሰምተዋል።
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ነው፤ ጳውሎስ ሁለቱን የተጠቀመው ነገሩን አጥብቆ ለመንገር ነው። “እነርሱ” የሚለው ሐሳብ የሚያመለክተው ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ እና ኮከቦችን ነው።እዚህ ላይ እነዚህ ስለ እግዚአብሔር ለሕዝቦች እንደሚናገሩ መልዕክተኞች ሰዎች ተደርገው ተገልጸዋል።ይህም የሚያመለክተው የነዚህ መኖር ራሱ ምን ያህል የእግዚአብሔርን ኃይልና ክብር የሚያሳይ እንደሆነ ነው።እዚህ ላይ ጳውሎስ ከቅዱሳት መጻሕፍት እየጠቀሰ መሆኑን ገልጣችሁ ማሳየት ትችላላችሁ። በሌላ አባባል፥ “ቅዱሳት መጻሕፍት ላይ እንደተጻፈው ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ እና ኮከቦች የእግዚአብሔር ኃይልና ክብር ማረጋገጫ ናቸው፤በዓለም ላይ ያሉት ሰዎች ሁሉ እነርሱን አይተው ስለ እግዚአብሔር እውነቱን ያውቃሉ”
ጳውሎስ በጥያቄ መልክ ያቀረበው ለነገሩ አጽንኦት ለመስጠት ነው፝። “እስራኤል” የሚለው ቃል በእስራል አገር የኖሩ ሕዝቦችን ለማመልከት ነው። በሌላ አባባል። “አሁንም እነግራቸዋለሁ፥ የእስራኤል ሕዝብ መልዕክቱን አውቀዋል”
ይህ ማለት ሙሴ እግዚአብሔር ያለውን ነው የተናገረው። “እኔ” የሚለው የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፤ “እናንተ” የሚለው ሐሳብ ደግሞ እስራኤላውያንን ነው። በሌላ አባባል፥ “ሙሴ አስቀድሞ እንዲህ አለ፥ “እግዚአብሔር ያስቆጣችኋል. . .እግዚአብሔር እንዲትበሳጩ ያደርጋል”
“እናንተ እንደ ሕዝብ በማትቆጥሯቸው” ወይም “ከየትኛውም ሕዝብ በማይመደቡ ሰዎች”
እዚህ ላይ “ማስተዋል የሌለው” ማለት እግዚአብሔርን የማያውቅ ሕዝብ ማለት ነው። በሌላ አባባል፥ “እኔን ወይም ትዕዛዞቼን የማያውቁ ሰዎች በሚኖሩበት ሕዝብ”
“እንድትበሳጩ አደርጋለሁ” ወይም “እንዲትበሳጩ የሚያደርግ ነገር አደርጋለሁ”
ይህ የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል።
እዚህ ላይ “እኔ” እና “የእኔ” የሚሉ ቃላት የሚያመለክቱት እግዚአብሔርን ነው።
ይህ ማለት ነብዩ ኢሳይያስ የጻፈው እግዚአብሔር የተናገረውን ነው።
ነቢያት ብዙውን ጊዜ ለወደ ፊት ሊከሰቱ ያሉትን ነገሮች እንደተፈጸመ አድርገው ይናገራሉ። ይህ አጥብቆ የሚያስረዳው ትንቢቱ በእርግጠኝነት እንደሚፈጸም ነው። በሌላ አባባል፥ “የእግዚአብሔር ያልሆኑ ሕዝቦች ምንም እንኳ ባይፈልጉኝ ያገኙኛል”
“ራሴን አሳወቅኩ”
“እርሱ” የሚለው የሚያመለክተው በኢሳይያስ በኩል የተናገረውን እግዚአብሔርን ነው።
ይህ ሐረግ አጥብቆ የሚገልጸው የእግዚአብሔርን ተከታታይ ጥረት ነው። “በተከታታይ”
“እናንተን ለመቀበልና ለመርዳት ሞከርኩ ነገር ግን እርዳታዬን እምቢ ብላችሁ በአለመታዘዝ ሕይወት ቀጠላችሁ።
እስራኤል እንደ ሕዝብ እግዚአብሔርን ቢተዉትም ድነት ያለ ሥራ በጸጋ እንደሆነ ይረዱ ዘንድ እግዚአብሔር ይፈልግባቸዋል።
“እንግዲህ እኔ ጳውሎስ እላለሁ”
‘የአይሁድ ሕዝብ ልባቸው በመደንደኑ እግዚአብሔር አህዛብን በሕዝቡ ውስጥ አካተታቸው’ በማለት የሚበሳጩ የሌሎች አይሁዶችን ጥያቄ ለመመለስ እንዲያስችለው ጳውሎስ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ይህ ሊሆን የማይችል ነው!” ወይም “ያለጥርጥር አልጣላቸውም!” ይህ አገላለጽ ሊሆን እንደማይችል አጥብቆ ይቃወማል። በአንተ ቋንቋ እዚህ ጋ መጠቀም የምትችልበት ተመሳሳይ አገላለጽ ይኖርህ ይሆናል። ይህንን በሮሜ 9፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር በ12 ጎሳ ከከፋፈላቸው ከእስራኤል ሕዝብ አንዱ ከሆነው ከብንያም ጎሳ የተገኙትን ነው።
“ከረጅም ጊዜ በፊት ያወቃቸውን”
ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “ኤልያስ እስራኤልን በእግዚአብሔር ፊት በከሰሳቸው ጊዜ ምን ተብሎ በመጽሐፍ እንደ ተጻፈ በእርግጥ ታውቃላችሁ” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ጳውሎስ አንባቢን ወደ ቀጣይ ማብራሪያው ለማምጣት ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር የመለሰለት እንዴት ነበር?” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ጳውሎስ የእግዚአብሔር ምህረት እንዴት እንደሚሠራ ማብራራቱን ይቀጣላል። አ.ት “የእግዚአብሔር ምህረት በጸጋ የሚሠራ ከሆነ ግን”
“ምን ብለን እንደምድም?” ጳውሎስ አንባቢውን ወደ ቀጣዩ ማብራሪያ ለመውሰድ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። ይህንን እንደ መግለጫ አድርገህ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “ማስታወስ የሚኖርብን ይህንን ነው” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ሕዝቡ በመንፈስ የመደንዘዙን ሐቅ የሚያሳይ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። መንፈሳዊ እውነትን ለመስማት ወይም ለመቀበል አይችሉም። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ ይህ ማለት እንደ “የጥበብ መንፈስ” ሁሉ “የአንዳች ዓይነት ጠባይ” ማለት ነው።
አንድ ሰው በዐይኑ የማየቱ አስተሳሰብ ዕውቀትን ከማግኘት ጋር እኩል እንደሆነ ተቆጥሯል።
በጆሮ የመስማት አስተሳሰብ ከመታዘዝ ጋር እኩል እንደሆነ ተቆጥሯል።
እዚህ ጋ “ማዕድ” ግብዣን የሚወክል ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን “መረብ” እና “ወጥመድ” ቅጣትን የሚወክሉ ዘይቤአዊ አነጋገሮች ናቸው። ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሆይ፣ እባክህን ግብዣዎቻቸውን እነርሱን እንደሚይዝ ወጥመድ አድርግ” (ፈሊጣዊ አነጋገር፣ ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“እንቅፋት” አንድ ሰው ተደናቅፎ እንዲወድቅ የሚያስደርገው ማንኛውም ነገር ነው። እዚህ ጋ፣ አንድ ሰው ኃጢአትን እንዲያደርግ የሚፈታተነውን አንድ ነገር ይወክላል። አ.ት፡ “ኃጢአት እንዲሠሩ የሚፈታተናቸው ነገር” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እንድትበቀላቸው የሚያስደርግህ ነገር”
እዚህ ጋ፣ “ወገባቸውን አጉብጥ” ባሮች በጀርባቸው ከባድ ሸክሞችን እንዲሸከሙ የሚገደዱበት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። እንዲሰቃዩ የማድረግ ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ከባድ ሸክም እንደሚሸከሙ ሰዎች አሰቃያቸው” (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እስራኤል እንደ ሕዝብ እግዚአብሔርን እንደተዉት ተመሳሳይ ስሕተት ከመፈጸም እንዲጠነቀቁ ጳውሎስ አሕዛብን ያሳስባቸዋል።
ጳውሎስ አጽንዖት ለመጨመር ሲል ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “ኃጢአትን ስለ ሠሩ እግዚአብሔር ለዘላለም ትቷቸዋል? (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
“ይህ ሊሆን አይችልም!” ወይም “ያለጥርጥር አይደለም!” ይህ አገላለጽ ነገሩ እንዲህ እንደማይሆን አጥብቆ ይቃወማል። በአንተ ቋንቋ እዚህ ጋ ልትጠቀምበት የምትችለው ተመሳሳይ አገላለጽ ይኖርህ ይሆናል። ይህንን በሮሜ 9፡14 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
x
ይህንን ሐረግ በሮሜ 10፡19 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት።
ይህ የሚያመለክተው “እንደ እኔው አይሁዳዊ የሆኑ” የሚለውን ነው።
የሚያምኑትን እነዚያን እግዚአብሔር ያድናቸዋል። አ.ት፡ “ምናልባት አንዳንዶቹ ያምናሉ፣ እግዚአብሔርም ያድናቸዋል”
“እግዚአብሔር እነርሱን ትቷቸው ከሆነ የቀረውን ዓለም ከራሱ ጋር ያስታርቃል”
“የእነርሱ” የሚለው ተውላጸ ስም የማያምኑትን አይሁድ ያመለክታል።
እዚህ ጋ፣ “ዓለም” በዓለም የሚኖሩትን ሰዎች የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “በዓለም ያሉ ሰዎች” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር አይሁዶችን መቀበሉ አስደናቂ ነገር መሆኑን አጽንዖት ለመስጠት ጳውሎስ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። አንተ በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ሲቀበላቸው ምን ይሆን ይሆን? ነገሩ ልክ ከሙታን መካከል የተነሡ ያህል ይሆናል!” ወይም “እግዚአብሔር እነርሱን በሚቀበልበት ጊዜ ከሞቱ በኋላ እንደገና በሕይወት የኖሩ ያህል ይሆናል!” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ቃል የሚናገረው በመቃብር ስላሉ፣ የሞቱ ሰዎች ሁሉ ነው።
ጳውሎስ የመጀመሪያው ሰብል ወይም “በኩራት” ሆነው እንደሚታጨዱ የሚናገረው የእስራኤላውያን አባቶች ስለሆኑት ስለ አብርሃም፣ ይስሐቅና ያዕቆብ ነው። ደግሞም ከእነዚያ ሰዎች ስለተወለዱት እስራኤላውያን ሲናገር ከሰብሉ እንደተዘጋጀ “ቡኮ” አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “አብርሃም ለእግዚአብሔር ከቀረበው የመጀመሪያ ሆኖ ከተቆጠረ፣ የተከተሉት አባቶቻችን ሁሉ ደግሞ እንደ እግዚአብሔር ንብረት መቆጠር አለባቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ተውላጸ ስም የሆነው “አንተ” እና “የበረሃ ወይራ ቅርንጫፍ” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው በኢየሱስ ድነትን የተቀበሉትን አሕዛብ ነው።
እዚህ ጋ፣ ጳውሎስ “የተሰበሩ ቅርንጫፎች” በማለት የሚያመለክተው ኢየሱስን የተቃወሙትን አይሁዶች ነው። ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “አንዱ ጥቂት ቅርንጫፎችን ቢሰብራቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ጳውሎስ “እንደተጣበቁ ቅርንጫፎች” አድርጎ የሚናገረው ስለ አሕዛብ ክርስቲያኖች ነው። ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “በቀሩት ቅርንጫፎች መካከል እግዚአብሔር በዛፉ ላይ አጣብቆሃል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “የበለጸገው ሥር” የእግዚአብሔርን ተስፋ የሚያመለክት ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ቅርንጫፎቹ” የእስራኤልን ሕዝብ የሚወክል ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ከጣላቸው የአይሁድ ሕዝብ አንተ እንደምትሻል አትናገር” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጳውሎስ አሕዛብ አማኞች ቅርንጫፎች መሆናቸውን እንደገና ያመለክታል። እግዚአብሔር ለአይሁድ በገባው የኪዳን ተስፋ ምክንያት ብቻ ያድናቸዋል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “ቅርንጫፎች” የሚያመለክተው ኢየሱስን የተቃወሙትንና አሁን እግዚአብሔር የተዋቸውን አይሁዶችን ነው። ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ቅርንጫፎቹን ሰበራቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ጳውሎስ ይህንን ሐረግ የሚጠቀመው እግዚአብሔር የተቀበላቸውን አሕዛብ አማኞች ለማመልከት ነው። ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “እኔን አስገብቶ ሊያጣብቀኝ” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ተውላጸ ስም የሆኑት “የእነርሱ” እና “እነርሱ” የሚያመለክቱት ያላመኑትን አይሁዶች ነው።
ጳውሎስ የሚናገረው ማንም ሊያንቀሳቅሳቸው እስከማይቻለው ድረስ በታማኝነት ጸንተው ስለቆሙት አሕዛብ አማኞች ነው። አ.ት፡ “ነገር ግን በእምነታችሁ ምክንያት ቆማችኋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ፣ “በተፈጥሮአቸው ቅርንጫፍ የሆኑት” የሚያመለክተው ኢየሱስን የተቃወሙትን አይሁዶች ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ከሥር ጀምሮ ላደገው፣ የተፈጥሮ ዛፍ ቅርንጫፍ ለሆነው፣ ላላመኑት አይሁድ ካልራራላቸው፣ እንግዲህ ባታምን ለአንተም እንደማይራራልህ ዕወቅ። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ምንም እንኳን እግዚአብሔር በታላቅ ደግነት ቢያደርግላቸውም ሊፈርድባቸውና ሊቀጣቸው እንደማያመነታ ጳውሎስ አሕዛብ አማኞችን ያስታውሳቸዋል።
የነገር ስም የሆኑትን “ጭካኔ” እና “ደግነት” ለማስቀረት ይህንን እንደገና መጻፍ ይቻላል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በወደቁት አይሁድ ላይ ክፉን አድርጎባቸዋል … በአንተ ላይ ግን በደግነት ያደርጋል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
የማይገባውን ማድረግ መውደቅ እንደሆነ ተነግሯል። አ.ት፡ “የማይገባውን ያደረጉ አይሁድ” ወይም “በክርስቶስ ለመታመን ፈቃደኛ ያልሆኑት አይሁድ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የነገር ስም የሆነውን “ደግነት” ለማስቀረት ይህ እንደገና ሊጻፍ ይችላል። አ.ት፡ “ትክክል የሆነውን ማድረግህን ብትቀጥል እርሱም ለአንተ ደግ መሆኑን ይቀጥላል” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)
እግዚአብሔር ከፈለገ “ሊቆርጠው” ስለሚችለው ቅርንጫፍ ለመናገር ጳውሎስ እንደገና በዘይቤአዊ አነጋገር ይጠቀማል። እዚህ ጋ “መቆረጥ” አንድን ሰው የመጣል ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “ካልሆነ እግዚአብሔር አንተን ይቆርጥሃል” ወይም “ካልሆነ እግዚአብሔር አንተን ይጥልሃል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ባለማመናቸው ካልቀጠሉ” የሚለው ሐረግ ድርብ አሉታ ነው። ይህንን በአዎንታ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “አይሁድ በክርስቶስ ማመን ከጀመሩ” (ድርብ አሉታ የሚለውን ተመልከት)
አይሁድ በኢየሱስ ማመን ከጀመሩ እንደ ቅርንጫፎች ተመልሰው በዛፉ ላይ ሊጣበቁ እንደሚችሉ ጳውሎስ ይናገራል። ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “እግዚአብሔር መልሶ አስገብቶ ያጣብቃቸዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ከአንድ ተክል ላይ ሕያው የሆነውን ቅርንጫፍ በሌላው ተክል ላይ በማስገባት አዲሱ ቅርንጫፍ በዚያ ተክል ላይ ማደጉን እንዲቀጥል ማድረግ የተለመደ ሂደት ነው።
ጳውሎስ የአሕዛብ አማኞችና አይሁድ የዛፍ ቅርንጫፎች እንደሆኑ አድርጎ መናገሩን ይቀጥላል። ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በተፈጥሮህ የበረሃ ወይራ ዛፍ የሆንከውን ቆርጦ ለተፈጥሮ ተቃራኒ በሆነው መልካም የወይራ ዛፍ ላይ ካጣበቀህ የተፈጥሮ ቅርንጫፎች የሆኑትን እነዚህን አይሁዶች በገዛ የወይራ ዛፋቸው ላይ እንዴት አብዝቶ አያጣብቃቸውም?” (ዘይቤአዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ጳውሎስ፣ አይሁድና አሕዛብ ቅርንጫፎች እንደሆኑ በመቁጠር ይናገራል። “የተፈጥሮ ቅርንጫፎች” የሚወክሉት አይሁዶችን ሲሆን “የተጣበቁት ቅርንጫፎች” የሚወክሉት ደግሞ አሕዛብ አማኞችን ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እነርሱ” ወይም “እነርሱን” የሚሉት አገባቦች በሙሉ የሚያመለክቱት አይሁዶችን ነው።
እዚህ ጋ ጳውሎስ ድርብ አሉታን ይጠቀማል። ይህንን በአዎንታ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “እንድትገነዘቡ በጣም እፈልጋለሁ” (ድርብ አሉታ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ወንድሞች” ማለት ወንዶችንና ሴቶችን ጨምሮ እንደ እርሱ ክርስቲያን የሆኑትን ነው።
ተውላጸ ስም የሆነው “እኔ” የሚያመለክተው ጳውሎስን ነው።
ተውላጸ ስም የሆኑት “አንተ” እና “የአንተ” የሚያመለክቱት አሕዛብ አማኞችን ነው።
አሕዛብ አማኞች ካላመኑት አይሁዶች ይልቅ ጥበበኞች እንደሆኑ እንዲያስቡ ጳውሎስ አይፈልግም። አ.ት፡ “ከእነርሱ ይልቅ ጥበበኞች እንደሆናችሁ እንዳታስቡ”
ጳውሎስ ስለ “ድንዳኔ” ወይም እልኸኝነት በሰውነት ውስጥ እንዳለ ጠጣር ብልት አድርጎ ይናገራል። አንዳንድ አይሁዶች በኢየሱስ አማካይነት ድነትን ለመቀበል እምቢ ብለዋል። አ.ት፡ “ብዙ እስራኤላውያን እልኸኞች ሆነው ቀጥለዋል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“እስኪመጣ ድረስ” የሚለው ቃል እግዚአብሔር አሕዛብን ወደ ቤተክርስቲያን ማምጣቱን ከጨረሰ በኋላ ጥቂት አይሁዶች እንደሚያምኑ ያመለክታል።
ጳውሎስ ለእግዚአብሔር ክብር ከእስራኤል ነጻ አውጪ እንደሚመጣ ይናገራል።
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “እንዲሁም እግዚአብሔር እስራኤልን ሁሉ ያድናል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “ልክ ቅዱሳት መጻሕፍት እንደ ዘገቡት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ጽዮን” እግዚአብሔር ለሚኖርበት ስፍራ በፈሊጣዊ አነጋገር ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “እግዚአብሔር በአይሁዶች መካከል ከሚገኝበት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“ሕዝቡን ወደ አስተማማኝ ስፍራ የሚያመጣቸው”
ጳውሎስ ኃጢአተኝነትን አንድ ሰው እንደሚያስወግደው ቁስ፣ ምናልባትም እንደሚገፈፍ ልብስ አድርጎ ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ያዕቆብ” በፈሊጣዊ አነጋገር እስራኤልን ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል። አ.ት፡ “ከእስራኤል ሕዝብ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ጳውሎስ ኃጢአትን አንድ ሰው ሊያስወግደው እንደሚችለው ቁስ አድርጎ ይናገርለታል። አ.ት፡ “የኃጢአታቸውን ሸክም አስወግዳለሁ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጳውሎስ የምሥራቹን የሚጠቅስበትን ምክንያት ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። አ.ት፡ “አይሁዶች የምሥራቹን ቃል ስለ ተቃወሙ”
የማን ጠላቶች እንደሆኑና ይህም እንዴት በአሕዛብ ምክንያት ሊሆን እንደቻለ ግልጽ ልታደርገው ትችላለህ። አ.ት፡ “ስለ እናንተ የእግዚአብሔር ጠላቶች ናቸው” ወይም “እናንተ ደግሞ የምሥራቹን እንድትሰሙ እግዚአብሔር እንደ ጠላት ቆጠራቸው”
ጳውሎስ ስለ ምርጫ የሚያነሣበትን ምክንያት ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። አ.ት፡ “እግዚአብሔር አይሁዶችን መርጦአቸዋልና” ወይም “ምክንያቱም እግዚአብሔር አይሁዶችን ስለ መረጣቸው ነው”
አይሁዶችን ማን እንደሚወዳቸውና ጳውሎስ ለምን አባቶቻቸውን እንደሚጠቅስ ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። ደግሞም ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ለአባቶቻቸው ሊያደርግላቸው ተስፋ በመስጠቱ ምክንያት አሁንም ይወዳቸዋል”
እግዚአብሔር ለሕዝቡ ሊሰጣቸው ቃል ስለገባላቸው መንፈሳዊና ቁሳዊ በረከቶች ጳውሎስ እንደ ስጦታዎች በመቁጠር ይናገራል። የእግዚአብሔር ጥሪ አይሁዶች የእርሱ ሕዝብ እንዲሆኑ እግዚአብሔር የመጥራቱን ሐቅ ያመለክታል። አ.ት፡ “ሊሰጣቸው ቃል ስለገባላቸው ነገርና የእርሱ ሕዝብ እንዲሆኑ እንዴት እንደጠራቸው እግዚአብሔር በፍጹም አሳቡን አልለወጠም”
“ባለፈው ጊዜ አልታዘዛችሁም ነበር”
እዚህ ጋ ምህረት ማለት የማይገቡ የእግዚአብሔር በረከቶች ማለት ነው። አ.ት፡ “አይሁዶች ኢየሱስን ስለ ተቃወሙት እናንተ የማይገባችሁን በረከቶች ተቀበላችሁ”
x
እዚህ ጋ የ “ጥበብ” እና “ዕውቀት” መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ነው። አ.ት፡ “ከእግዚአብሔር ጥበብና ዕውቀት የሚገኙት ብዙ ጥቅሞች እንዴት የሚያስደንቁ ናቸው!”
“እርሱ የወሰናቸውን ነገሮችና በእኛ ላይ የሚፈጽምባቸውን መንገዶቹን ለመረዳት በፍጹም አንችልም”
እንደ ጌታ ጥበበኛ የሆነ ማንም እንደሌለ አጽንዖት ለመስጠት ጳውሎስ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። ይህንን እንደ መግለጫ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “የጌታን አሳብ ያወቀ ማንም የለም፣ አማካሪው የሆነም ማንም የለም” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “አሳብ” ነገሮችን ማወቅ ወይም ስለ ነገሮች ማሰብ የሚለውን ገላጭ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “ጌታ የሚያውቀውን ሁሉ” ወይም “ጌታ ስለሚያስብለት ጉዳይ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጳውሎስ ለማብራሪያው አጽንዖት ለመስጠት ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “በመጀመሪያ ከእግዚአብሔር ሳይቀበል ለእግዚአብሔር አንዳች ነገር የሰጠ ማንም የለም” (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)* ከእርሱ … በእርሱ … ለእርሱ - እዚህ ጋ፣ “እርሱ” የሚሉት አገባቦች ሁሉ የሚያመለክቱት እግዚአብሔርን ነው።
ሰዎች ሁሉ እግዚአብሔርን እንዲያከብሩት ጳውሎስ ያለውን ምኞት ይህ ይገልጻል። በትርጉምህ ይህንን ግልጽ ልታደርገው ትችላለህ። አ.ት፡ “ሰዎች ሁሉ እርሱን ለዘላለም ያክብሩት”
ጳውሎስ የአማኝ ሕይወት ምን መሆን እንዳለበትና እንዴት ማገልገል እንዳለበት ይናገራል።
እዚህ ጋ፣ “ወንድሞች” የሚያመለክተው ወንዶችንና ሴቶች አማኞችን ነው። አ.ት፡ “አማኞች ሆይ፣ እግዚአብሔር በሰጣችሁ ታላቅ ምህረት ምክንያት አጥብቄ እለምናችኋለሁ”
ጳውሎስ እዚህ ጋ “ሰውነት” የሚለውን ቃል የሚጠቀመው ሙሉውን ሰው ለማመልከት ነው። ጳውሎስ በክርስቶስ ሆኖ እግዚአብሔርን በፍጹምነት የሚታዘዘውን አማኝ አይሁዶች አርደው ለእግዚአብሔር ከሚሰዉት እንስሳ ጋር እያነጻጸረ ነው። አ.ት፡ “በቤተ መቅደሱ መሰዊያ ላይ ታርዳችሁ በምትሰዉበት መልኩ ሕያው ሆናችሁ ሳላችሁ ራሳችሁን ሙሉ በሙሉ ለእግዚአብሔር እንድታቀርቡ”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ለእግዚአብሔር ብቻ የምታቀርቡትና እርሱን ደስ የሚያሰኘው መስዋዕት” ወይም 2) “ንጹህ ሥነ ምግባር ስለሆነ እግዚአብሔር የሚቀበለው” የሚሉት ናቸው።
“ይህ እግዚአብሔርን የማምለክ ትክክለኛው መንገድ ነው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ዓለም እንደሚያደርገው አታድርጉ” ወይም 2) “ዓለም በሚያደርገው መልኩ አታስቡ” የሚሉት ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ጸጋ” የሚያመለክተው ሐዋርያና የቤተ ክርስቲያን መሪ እንዲሆን እግዚአብሔር ጳውሎስን ስለመምረጡ ነው። ይህንን በትርጉምህ ግልጽ ልታደርገው ትችላለህ። ደግሞም ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “ምክንያቱም ሐዋርያ እንድሆን እግዚአብሔር በነጻ መርጦኛል”
“ከመካከላችሁ ማናቸውም ቢሆኑ ከሌሎች ሰዎች እንደሚሻሉ እንዳያስቡ”
“ነገር ግን ስለ ራሳችሁ በምታስቡት ጥበበኞች እንድትሆኑ”
እዚህ ጋ ጳውሎስ የሚያመለክተው፣ በእግዚአብሔር ላይ ካላቸው እምነት ጋር ተያይዞ አማኞች ስለሚኖራቸው የተለያዩ ችሎታዎች ነው። አ.ት፡ “በእርሱ ላይ ባላችሁ እምነት ምክንያት እግዚአብሔር ለእያንዳንዳችሁ የተለያዩ ችሎታዎችን ስለሰጣችሁ”
ጳውሎስ ይህንን ቃል የሚጠቀመው አንዳንድ ክርስቲያኖች ከሌላው እንደሚሻሉ ለምን ማሰብ እንደሌለባቸው የሚሰጠውን ማብራሪያ ለማሳየት ነው።
ጳውሎስ የሰው አካል ልዩ ልዩ ክፍሎች እንደሆኑ አድርጎ በክርስቶስ የሆኑትን አማኞች ሁሉ ያመለክታል። ይህንን የሚያደርገው አማኞች ክርስቶስን በተለያዩ መንገዶች የሚያገለግሉ ቢሆኑም እያንዳንዱ ሰው የክርስቶስ እንደሆነና ጠቃሚ በሆነ መንገድ እንደሚያገለግል ለማስረዳት ነው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጳውሎስ አማኞች ያሏቸው ልዩ ልዩ ችሎታዎች ከእግዚአብሔር በነጻ የተሰጡ ስጦታዎች መሆናቸውን ይናገራል። ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “እግዚአብሔር ልዩ ልዩ ነገሮችን ለእርሱ እንድናደርግለት ለእያንዳንዳችን ችሎታዎችን በነጻ ሰጥቶናል” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “እግዚአብሔር ከሰጠን የእምነት መጠን ያላለፈ ትንቢትን ይናገር” ወይም 2) “ከእምነታችን አስተምህሮ ጋር የሚስማማ ትንቢት ይናገር” የሚሉት ናቸው።
እዚህ ጋ “መስጠት” የሚያመለክተው ገንዘብንና ሌሎችንም ነገሮች ለሰዎች መስጠትን ነው። ይህንን ፍቺ በትርጉምህ ውስጥ ግልጽ ማድረግ ትችላለህ። አ.ት፡ “አንድ ሰው ገንዘብን ወይም ሌሎች መገልገያዎችን ለተቸገሩ ሰዎች የመስጠት ስጦታ ከተሰጠው”
ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “ሰዎችን በቅንነትና በእውነተኝነት መውደድ ይኖርባችኋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ ጳውሎስ የሚጠቀምበት ቃል የሚያመለክተው ከእግዚአብሔር በሚመጣውና ራስን በማይጠቅምበት ጊዜም እንኳን ለሌሎች በሚደረግ መልካም ነገር ላይ የሚያተኩረውን የፍቅር ዓይነት ነው።
እዚህ ጋ ጳውሎስ አማኞች ምን ዓይነት ሰዎች መሆን እንዳለባቸው ለመንገር እያንዳንዳቸው “. . . ሁኑ” የሚል ቅርጽ ያላቸው ዘጠኝ ዓይነቶችን መዘርዘር ይጀምራል። አንዳንዶቹን ዝርዝሮች “. . . አድርጉ” ብለህ መተርጎም ይኖርብህ ይሆናል። ዝርዝሩ እስከ ሮሜ 12፡13 ይቀጥላል።
“እንደ እናንተው አማኞች የሆኑትን መውደድን አስመልክቶ”
ይህ የወንድማማች ፍቅር ወይም የጓደኛ ወይም የቤተሰብ ፍቅር የሚል ትርጉም ያለው ሌላ ቃል ነው። ይህ በጓደኛሞች ወይም በዘመዳሞች መካከል ያለ ተፈጥሮአዊና ሰብአዊ ፍቅር ነው።
ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “ፍቅርን አሳዩ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“እርስ በእርሳችሁ ተከባበሩ፣ አክብሮትንም አሳዩ” ወይም “አማኝ ባልንጀሮቻችሁን በማክበር ክብርን ስጧቸው”
“በሥራችሁ ሰነፎች አትሁኑ፣ ነገር ግን መንፈስ ቅዱስን ለመከተልና ጌታን ለማገልገል የምትጓጉ ሁኑ”
“መከራ በሚደርስባችሁ ጊዜ ሁሉ በትዕግስት ቆዩ”
ይህ በሮሜ 12፡9 የጀመረው ዝርዝር የመጨረሻው ጉዳይ ነው። “እንደእናንተው ክርስቲያን የሆኑ በሚቸገሩበት ጊዜ በሚያስፈልጋቸው ነገር እርዷቸው”
“ማረፊያ በሚፈልጉበት ጊዜ ሁሉ በቤታችሁ ተቀበሏቸው”
ይህ በአንድነት መኖር የሚል ትርጉም ያለው የአነጋገር ዘይቤ ነው። አ.ት፡ “እርስ በእርሳችሁ ተስማሙ” ወይም “እርስ በእርሳችሁ በአንድነት ኑሩ” (የአነጋገር ዘይቤ የሚለውን ተመልከት)
“ከሌሎች በበለጠ የምታስፈልጉ እንደሆናችሁ አታስቡ”
“የሚጠቅሙ የማይመስሉ ሰዎችን ተቀበሏቸው”
x
“ክፉ ባደረገባችሁ ሰው ላይ ክፉ አታድርጉ”
“ሁሉም መልካም እንደሆኑ የሚቆጥሯቸውን ነገሮች አድርጉ”
“ከሁሉ ጋር በሰላም ለመኖር የምትችለውን ሁሉ አድርግ”
ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “እግዚአብሔር እንዲቀጣቸው ፍቀድለት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “አንድ ሰው ጽፎታልና” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ ሁለቱም ሐረጎች መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ሲሆን እግዚአብሔር ሕዝቡን እንደሚበቀል አጽንዖት ይሰጣሉ። አ.ት፡ “በርግጥ እኔ እበቀላችኋለሁ”
“አንተ” እና “የአንተ” የሚሉ አገባቦች ሁሉ ለአንድ ሰው እንደሚነገሩ ሆነው ቀርበዋል።
ጳውሎስ በ12፡20 ላይ ከሌላ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ይጠቅሳል። አ.ት፡ “ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ ደግሞ፣ ‘ጠላትህ ከተራበ … በራሱ ላይ …’ ይላል”
“ጥቂት ምግብ ስጠው”
ጳውሎስ አንድ ሰው በራሳቸው ላይ የእሳት ፍም የሚያፈስባቸው በሚመስልበት ሁኔታ ጠላቶች ስለሚቀበሏቸው በረከቶች ይናገራል። ሊሆኑ የሚችሉት ትርጉሞች፣ 1) “የጎዳችሁ ሰው የማይገባ ነገር እንዳደረገባችሁ እጅግ ተሰምቶት እንዲጸጸት አድርጉት” ወይም 2) “እግዚአብሔር በጠላትህ ላይ የከፋ ፍርድ የሚሰጥበትን ምክንያት እንዲያገኝ አድርገው” የሚሉት ናቸው። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጳውሎስ “ክፉ”ን እንደ ሰው በመቁጠር ይገልጸዋል። ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉም ትችላለህ። አ.ት፡ “ክፉዎች እንዲያሸንፉህ አትፍቀድላቸው፣ ነገር ግን መልካም የሆነውን በማድረግ ክፉ የሆኑትን አሸንፋቸው” (ሰውኛ እና አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
አማኞች በገዢዎቻቸው ሥር እንዴት መኖር እንዳለባቸው ጳውሎስ ይነግራቸዋል።
እዚህ ጋ “ነፍስ” ሙሉዉን ሰው በከፊል የሚገልጽ ነው። “ክርስቲያን ሁሉ መታዘዝ አለበት” ወይም “ሁሉም መታዘዝ አለበት”
“የመንግሥት ኃላፊዎች”
ምክንያቱም
“ሥልጣን ሁሉ የሚመጣው ከእግዚአብሔር ነው”
ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “በሥልጣን ላይ ያሉ ሰዎች በዚያ ያሉት እግዚአብሔር እዚያ ላይ ስላስቀመጣቸው ነው” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
“ያ የመንግሥት ሥልጣን” ወይም “እግዚአብሔር በኃላፊነት ላይ ያስቀመጠው ሰው ሥልጣን”
ይህንን በአድራጊ ድምፅ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “የመንግሥትን ሥልጣን በሚቃወሙት ላይ እግዚአብሔር ይፈርድባቸዋል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)
ጳውሎስ የሮሜ 13፡2 ማብራሪያውን ለመጀመርና መንግሥት በአንድ ሰው ላይ ቢፈርድበት ምን እንደሚከተለው ለመንገር ይህንን ቃል ይጠቀማል።
መልካም ሰዎችን ገዢዎች እንዲፈሩ አያደርጓቸውም።
ሰዎች በ”መልካም ሥራቸው” ወይም በ”ክፉ” ሥራቸው ተለይተዋል”።
ሰዎች ገዢዎችን ላለመፍራት ምን ማድረግ እንዳለባቸው እንዲያስቡ ለማድረግ ጳውሎስ ይህንን ጥያቄ ይጠይቃል። አ.ት፡ “ገዢዎችን እንዴት መፍራት እንደማይኖርባችሁ እንድነግራችሁ ፍቀዱልኝ”። (ምላሽ የማይፈልግ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
መንግሥት መልካም የሆነውን ስለሚያደርጉ ሰዎች መልካም ነገር ይናገራል።
ይህንን በአዎንታ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “እርሱ ሰይፍ የሚታጠቀው በጣም ጥሩ በሆነ ምክንያት ነው” ወይም “እርሱ ሰዎችን የሚቀጣበት መብት አለው፣ ስለዚህ ሰዎችን ይቀጣቸዋል” (ምጸት የሚለውን ተመልከት)
ሮማውያን ገዢዎች የሥልጣናቸው ምልክት የሚሆን አጭር ሰይፍ ይታጠቁ ነበር። (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እዚህ ጋ “ቁጣ” የሚወክለው ሰዎች ክፉ ነገር በሚያደርጉበት ጊዜ የሚቀበሉትን ቅጣት ነው። አ.ት፡ “በክፉ ላይ የመንግሥትን ቁጣ ለመግለጽ ሰዎችን የሚቀጣ ሰው” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
“መንግሥት እንዳይቀጣህ ብለህ ብቻ ሳይሆን በእግዚአብሔር ፊት ንጹህ ሕሊና እንዲኖርህ ደግሞ ነው”
“መንግሥት ክፉ አድራጊዎችን ስለሚቀጣ”
እዚህ ጋ ጳውሎስ የሚናገረው ለአማኞች ነው።
“ለባለሥልጣናት ግብር መክፈል የሚኖርባችሁ ለዚህ ነው”
“የሚያስተዳድሩ” ወይም “የሚሠሩ”
“ስጡ” የሚለውን ቃል ቀደም ሲል ከነበረው ዐረፍተ ነገር መገንዘብ ይቻላል። አ.ት፡ “ግብር ለሚገባው ግብርን፣ ቀረጥ ለሚገባውም ቀረጥን ስጡ። መፈራት ለሚገባው መፈራትን፣ ክብር ለሚገባውም ክብርን ስጡ”
እዚህ ጋ፣ መፈራትንና ክብርን መስጠት መፈራትና መከበር የሚገባቸውን እነርሱን የመፍራትና የማክበር ዘይቤአዊ አነጋገር ነው። አ.ት፡ “መፈራት የሚገባቸውን እነርሱን ፍሩ፣ መከበር የሚገባቸውን እነርሱን ደግሞ አክብሩ” ወይም “ልታከብሯቸው የሚገባችሁን አክብሯቸው፣ አክብሮት ልታሳዩአቸው የሚገባችሁንም አክብሮትን አሳዩአቸው” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ይህ የቀረጥ ዓይነት ነው።
ባልንጀሮቻቸውን በሚመለከት ምን ማድረግ እንዳለባቸው ጳውሎስ ለአማኞች ይነግራቸዋል።
ይህ ድርብ አሉታ ነው። ይህንን በአዎንታ ልትተረጉመው ትችላለህ። አ.ት፡ “በእያንዳንዱ ላይ ያለባችሁን ዕዳ ክፈሉ፣ እርስ በእርሳችሁም ተዋደዱ” (ድርብ አሉታ የሚለውን ተመልከት)
ይህ ግሥ ብዙ ቁጥር ሲሆን በሮም የሚኖሩትን ክርስቲያኖች ሁሉ የሚመለከት ነው።
ከላይ በተጠቀሰው ማስታወሻ እንደተመለከተው ሊኖርባቸው የሚችለው ዕዳ ይህ ነው።
ይህ የሚያመለክተው ከእግዚአብሔር በሚመጣውና ራስን በማይጠቅምበት ጊዜም እንኳን ለሌሎች በሚደረግ መልካም ነገር ላይ የሚያተኩረውን የፍቅር ዓይነት ነው።
ለሌላው ሰው ያለው ነገር የራስ እንዲሆን ወይም እንዲኖር መፈለግ።
ይህ ሐረግ ፍቅርን ለሌሎች ሰዎች ደግ እንደሚሆን ሰው አድርጎ ይገልጸዋል። አ.ት፡ “ባልንጀሮቻቸውን የሚወዱ ሰዎች አይጎዷቸውም” (ሰውኛ የሚለውን ተመልከት)
ከእንቅልፍ መንቃት በሚያስፈልጋቸው መልኩ የሮም አማኞች የባህርይ ለውጥ ማድረግ እንደሚያስፈልጋቸው ጳውሎስ ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጳውሎስ አንባቢዎቹንና ሌሎች አማኞችን ከራሱ ጋር ያካትታል። (አካታች “እኛ” የሚለውን ተመልከት)
ጳውሎስ እንደ እውነተኞች አማኞች መኖርን ለማስረዳት አንድ ሰው በቀን እንደሚመላለስ አድርጎ ይናገራል። አ.ት፡ “ሁሉ ሊያየን እንደሚችል እያወቅን በግልጽነት እንመላለስ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
እነዚህ አሳቦች መሠረታዊ ትርጉማቸው አንድ ነው። በትርጉምህ ውስጥ ልታጣምራቸው ትችላለህ። አ.ት፡ “አስጸያፊ የዝሙት ተግባር”
ይህ በሌሎች ላይ ማሴርንና ከሌሎች ሰዎች ጋር መከራከርን ያመለክታል።
ይህ በሌላው ሰው ስኬት ወይም ሌሎች በሚገጥሟቸው ዕድሎች የሚሰማውን አሉታዊ ስሜት ያመለክታል።
ጳውሎስ የክርስቶስን የሥነ ምግባር ባህርይ መቀበልን ሰዎች ሊያዩት እንደሚችሉት ውጫዊ ልብሳችን አድርጎ ይናገራል። (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
የአንተ ቋንቋ ትዕዛዝን በብዙ ቁጥር የሚገልጽበት አግባብ ካለ እዚህ ጋ ተጠቀምበት።
እዚህ ጋ “ሥጋ” የሚያመለክተው እግዚአብሔርን የሚቃወመውን የሰዎችን ራስ - መር ተፈጥሮ ነው። ይህ የሰው ልጆች ኃጢአታዊ ተፈጥሮ ነው። አ.ት፡ “ክፉ ነገሮችን እንዲያደርግ ለአሮጌው ክፉ ልብ አንዳችም ዕድል ከቶ አትስጡት” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
ጳውሎስ አማኞች በእግዚአብሔር ዘንድ ተጠያቂ አንደሆኑ እንዲያስታውሱ ያበረታታቸዋል።
ይህ የሚወክለው አንዳንድ ነገሮችን በመብላታቸው የወቀሳ ስሜት የሚሰማቸውን ሰዎች ነው።
“እናም በአስተሳሰባቸው ምክንያት አትክሰሷቸው”
እዚህ ላይ “እምነት” የሚለው ቃል አንድ ሰው እግዚአብሔር አድርግ ብሎኛል ብሎ የሚያምነውን ነገር ማድረግን ያመለክታል።
ይህ እርሱ ስጋን እንዲበላ እግዚአብሔር እንደማይፈልግ የሚያምንን ሰው ይገልጻል።
ጳውሎስ ይህን ጥያቄ በሌሎች ላይ የሚፈርዱ ሰዎችን ለመገሰጽ ይጠቀምበታል። ይህ በአረፍተ ሃሳብ መልክ ሊጻፍ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ እግዚአብሔር አይደላችሁም፣ እናም የእርሱ አገልጋዮች ላይ ለመፍረድ አልተፈቀደላችሁም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ “አንተ” የሚለው ቃል በነጠላ ቁጥር የተገለጸ ነው። (የሁለተኛ መደብ ቅርጾች የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጳውሎስ ስለ እግዚአብሔር ሲናገር አገልጋዮች እንዳሉት ጌታ አድርጎ ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “አገልጋዩን ለመቀበልም ሆነ ላለመቀበል መወሰን የሚችለው ጌታው ብቻ ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጳውሎስ እዚህ ላይ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት ያገኘው አገልጋይ ከመውደቅ ይልቅ “እንዲቆም ይደረጋል” ሲል ይናገራል። ይህንን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “ጌታ ግን ይቀበለዋል ምክንያቱም እርሱ አገልጋዮች ተቀባይነት እንዲኖራቸው ማድረግ ይችላል” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“አንድ ሰው አንድ ቀን ከሌላው ቀን የበለጠ እንደሆነ ያስባል፣ ሌላው ግን ሁሉም ቀናት እኩል እንደሆኑ ያስባል።
የዚህን ትርጉም በግልጽ መናገር ይቻላል። ይህንን በገቢር/አድራጊ ቅርጽም መጻፍ ይቻላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እያንዳንዱ ሰው የሚያደርገው ነገር ሁሉ እግዚአብሔርን ለማክበር እንደሆነ እርግጠኛ ይሁን” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ማክበር” የሚለው ማምለክን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡- “በአንድ በተወሰነ ቀን የሚያመልክ ሰው ይህን የሚያደርገው እግዚአብሔርን ለማክበር ነው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሁሉንም” የሚለው ቃል ሮሜ 14:03 ላይ ባለው አገባብ መረዳት ይቻላል። እዚህ ላይ ተደግሞ ሊጻፍ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ሁሉንም አይነት ምግብ የሚበላ ሰው” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“እግዚአብሔርን ለማክበር ይበላል” ወይም “በዚያ መንገድ የሚበላው እግዚአብሔርን ለማክበር ነው”
“ሁሉንም” የሚለው ቃል በሮሜ ሮሜ 14:03 ላይ ባለው አገባብ መሰረት መረዳት ይቻላል። እዚህ ላይ ተደግሞ ሊጻፍ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ሁሉንም የማይበላ” ወይም “አንዳንድ የምግብ ዓይነቶችን የማይበላ ሰው” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“እነዚያን የምግብ ዓይነቶች ጌታን ለማክበር ሲል ከመብላት ይቆጠባል” ወይም “በዚያ መንገድ የሚበላው ጌታን ለማክበር ነው”
እዚህ ላይ “ለራሱ የሚኖር” ማለት ራሱን ለማስደሰት ብቻ የሚኖር ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “ማናችንም ራሳችንን ለማስደሰት ብቻ ብለን መኖር የለብንም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት የአንድ ሰው ሞት ሌሎች ሰዎችንም ይነካል ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “ማናችንም እኛ ብቻ ስንሞት እኛን ብቻ እንደሚጎዳ ማሰብ የለብንም። (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ጳውሎስ አንባቢዎቹንም በዚህ ንግግር ውስጥ እያካተተ ነው። (አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህን ጥያቄዎች በመጠቀም ጳውሎስ ከአንባቢዎቹ ውስጥ አንዳንድ ግለሰቦችን መገሰጽ እንደሚገባው ያሳያል። አማራጭ ትርጉም፡- “በወንድምህ ላይ መፍረድህ ትክክል አይደለም፣ ወንድምህንም መናቅ ትክክል አይደለም” ወይም “በወንድምህ ላይ መፍረድ፣ ወንድምህንም መናቅ አቁም!” (የሁለተኛ መደብ ቅርጾች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሌላ ክርስቲያን፣ ሴት ወይም ወንድ የሆነን ይወክላል።
“የፍርድ ዙፋን” የእግዚአብሔርን የመፍረድ ስልጣንን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር በሁላችን ላይ ይፈርዳልና” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ ሊጻፍ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ አንድ ሰው እንዲህ ብሎ ጽፎ ነበርና’ … ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሐረግ አንድን መሃላ ወይም ቃልኪዳንን ለመጀመር ጥቅም ላይ ይውላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ እውነት እንደሆነ እርግጠኛ መሆን ትችላላችሁ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ጳውሎስ “ጉልበት” እና “ምላስ” የመሳሰሉትን ቃላት የሚጠቀመው የአንድን ሰው ሙሉ ማንነት ለመወከል ነው። በተጨማሪም ጌታ “እግዚአብሔር” የሚለውን ቃል ራሱን ለመወከል ይጠቀማል። አማራጭ ትርጉም፡- “ሁሉም ሰው ይሰግዳል፣ ምስጋናንም ለእኔ ይሰጣል” (ወካይ እና አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለሰራናቸው ስራዎች ለእግዚአብሔር ማብራርያን እንሰጣለን”
እዚህ ላይ “የማሰናከያ እንቅፋት” ወይም “ወጥመድ” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ነገርን ይወክላሉ። አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን ይልቁንም ሌላውን አማኝ ወደ ኃጢአት ሊወስድ የሚችል ነገርን አለማድረግንና አለመናገርን ግባችሁ አድርጉት” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሌላ ክርስቲያንን ይወክላል፣ ሴት ወይም ወንድ ሊሆን ይችላል።
እዚህ ላይ “አውቄያለሁ” እና “አምኛለሁ” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉምን የያዙ ናቸው፡ ጳውሎስ እርግጠኛ መሆኑን አጽንኦት ለመስጠት ይጠቀምባቸዋል። አማራጭ ትርጉም፡- “ከጌታ ኢየሱስ ጋር ባለኝ ግንኙነት ምክንያት እርግጠኛ ነኝ” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን በአዎንታዊ መልኩ መተርጎም ይቻላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ሁሉም ነገር በራሱ ንጹህ ነው” (መንትያ አሉታዎች የሚለውን ይመልከቱ)
“በተፈጥሮው” ወይም “በይዘቱ”
ጳውሎስ እዚህ ላይ ለመናገር የፈለገው አንድ ሰው ርኩስ ነው ብሎ ከሚያስበው ነገር መራቅ እንዳለበት ነው። ይህን በትርጉምህ ግልጽ አድርገህ ማስቀመጥ ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን አንድ ሰው አንድን ነገር ርኩስ ነው ብሎ የሚያስብ ከሆነ፣ ለዚያ ሰው ያ ነገር ርኩስ ነውና ከእርሱ ሊርቅ ይገባዋል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሌላውን ክርስቲያን እምነት በመብል ምክንያት የምትጎዳ ከሆነ” እዚህ ላይ “በመብልህ” ውስጥ ያለው የባለቤት አመልካች የሚያመለክተው በእምነቱ ጠንካራ የሆነን አማኝ ነው፣ “ወንድም” የሚለው ደግሞ በእምነታቸው ደካማ የሆኑትን ያመለክታል።
ይህ ሌሎች ክርስቲያኖችን ይወክላል፣ ወንዶችንም ሴቶችንም ይወክላል
ጳውሎስ የአማኞችን ባሕርይ ጉዞ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፡- “ከእንግዲህ ፍቅርን እያሳየህ አይደለም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሌላ ሰው አንድ ነገር ክፉ ነው ብሎ ካሰበ፣ ያንን ነገር አንተ አታድርገው፣ ምንም እንኳ አንተ መልካም ነው ብለህ የምታስብ ቢሆንም አታድርገው”
ጳውሎስ እግዚአብሔር መንግስቱን ያዘጋጀው ከራሱ ጋር ትክክለኛ የሆነ ግንኙነት እንዲኖረን ለማድረግ፣ እንዲሁም ሰላምንና ደስታን ሊሰጠን እንደሆነ በመናገር ይሞግታቸዋል። አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር መንግስቱን ያዘጋጀው የምንበላውንና የምንጠጣውን ለማስተዳደር አይደለም። መንግስቱን ያዘጋጀው ከእርሱ ጋር ትክክለኛ ግንኙነት እንዲኖረን፣ እንዲሁም ሰላምና ደስታን ሊሰጠን ነው። (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “ሰዎች እርሱን ይቀበሉታል” ወይም “ሰዎች እርሱን ያከብሩታል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “የምንታነጽባቸውን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እርስ በርስ በእምነት የሚያሳድጉ ነገሮችን ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “አብረን በሰላም ለመኖርና በእምነታችን ለመበርታት እንፈልግ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
የዚህን አርፍተ ነገር ትርጉም ግልጽ አድርጎ መጻፍ ይቻላል። አማራጭ ትርጉም፡- “አንተ የሆነ የምግብ ዓይነት መብላት ስለፈለግህ ብቻ እግዚአብሔር ለአንድ አማኝ የሰራውን ስራ አታፍርሰው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ሌላውን እንዲሰናከል የሚያደርግ” ማለት ደካማ የሆነው ወንድም ከሕሊናው ጋር የማይጣጣም ነገር እንዲያደርግ የሚገፋው ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን አንድ ወንድም ሌላው ወንድም መብላት ትክክል አይደለም ብሎ የሚያስበውን ምግብ ቢበላ፣ ለዚያ ሰው ኃጢአት ይሆንበታል፣ እርሱ በመብላቱ ምክንያት ደካማውን ወንድም ከሕሊናው ጋር የማይጣጣም ነገር እንዲያደርግ ምክንያት ከሆነበት ኃጢአት ይሆንበታል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስጋ መብላት፣ ወይን መጠጣት እንዲሁም ወንድምህ ኃጢአት እንዲያደርግ ምክንያት የሚሆን ነገርን አለማድረግ ይመረጣል”
ይህ ሌሎች አማኝ ክርስቲያኖችን ይወክላል፣ ወንድ ወይም ሴት ሊሆኑ ይችላሉ
“የአንተ” የሚለው በእምነቱ ጠንካራ የሆነውን ይወክላል፣ “ወንድም” የሚለው ደግሞ በእምነቱ ደካማ የሆነውን ይወክላል።
ይህ የሚያመለክተው ስለ መብልና መጠጥ ያላቸውን እምነት ነው።
ነጠላ ቁጥር ነው። ጳውሎስ መልዕክቱን የሚያስተላልፈው ለአማኞቹ ነው ስለዚህ ይህንን በብዙ ቁጥር መተርጎም ይቻላል። (የሁለተኛ መደብ ቅርጾች የሚለውን ይመልከቱ)
“ለማድረግ ወስነው በሚያደርጉት ነገር ወንጀለኝነት የማይሰማቸው ሰዎች የተባረኩ ናቸው”
ይህን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው የሆነ ምግብ መብላት ትክክል መሆኑን እርግጠኛ ሳይሆን ያንን ምግብ ቢበላ እግዚአብሔር ያ ሰው ስህትተ ፈጽሟል ይለዋል” ወይም “አንድን ምግብ መብላት ትክክል ይሁን አይሁን እርግጠኛ ያልሆነ ሰው፣ ነገር ግን ምግቡን ቢበላው ያ ምግቡን የበላው ሰው መጥፎ ሕሊና ይኖረዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“በእምነት ያልሆነ” ማንኛውም ነገር እግዚአብሔር እንድናደርገው የማይፈልገው ነገር ነው። ሙሉ ትርጉሙን በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እንዲበላ የማይፈልገው ነገር መሆኑን አውቆ ያመነበትን ነገር በልቷልና እግዚአብሔር ስህተት ነህ ይለዋል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከእምነት ያልሆነ” ነገር ሁሉ ማለት እግዚአብሔር እንድታደርጉት የማይፈልገው ነገር ማለት ነው። እዚህ ላይ ሙሉ ትርጉሙን በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር እንዳደርገው አይፈልግም ብላችሁ የምታምኑትን ነገር ብታደርጉ ኃጢአትን እየሰራችሁ ነው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጳውሎስ ክርስቶስ እንዴት እንደኖረ በማስታወስ፣ አማኞች ለሌሎች ሊኖሩ እንደሚገባ የሚናገረውን ይህን ክፍል ይደመድመዋል።
ይህን ቃል በቋንቋችሁ ውስጥ በሙግት ውስጥ አዲስ ሃሳብን በሚያስተዋውቅ ቃል ተርጉሙት።
እዚህ ላይ “ብርቱ” የሚለው በእምነታቸው ብርቱ የሆኑ ሰዎችን ያመለክታል። እነርሱም እግዚአብሔር ምንም ዓይነት ምግብን እንዲበሉ እንደፈቀደ ያምናሉ። አማራጭ ትርጉም፡- “በእምነታችን ብርቱ የሆንን እኛ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጳውሎስ፣ ክርስቶስ (መሲሑ) ለእግዚአብሔር የሚናገርበትን አንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ያነሳል። ይህን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ መሲሑ ለእግዚአብሔር እንዲህ ሲል ተናግሯል …” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን የሰደቡት ሰዎች ስድብ በክርስቶስ ላይ ወደቀ።
ይህን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “ባለፉት ጊዜያት፣ ነቢያት በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የጻፉት ሁሉም ነገር እኛን ለማስተማር የተጻፈ ነውና” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ጳውሎስ አንባቢዎቹንና ሌሎች አማኞችን ያካትታል። (አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ተስፋ እንዲኖረን” የሚለው አማኞች እግዚአብሔር የገባውን ቃል እንደሚፈጽም ማወቃቸውን ያመለክታል። የዚህን ትርጉም በትርጉምህ ውስጥ በግልጽ ማስቀመጥ ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “በዚህ መንገድ መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር የገባውን ቃል በሙሉ እንደሚያደርግልን እያወቅን በተስፋ እንድንጠባበቅ ያበረታናል።” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጳውሎስን ይወክላል (“እኔ” የሚለው አመልካች ጳውሎስን ይወክላል)
እዚህ ላይ “መገረዝ” የሚለው አይሁድን የሚወክል ምትክ ስም ነው። ይህን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “ኢየሱስ ክርስቶስ የአይሁድ አገልጋይ ሆነ” (ምትክ ስም እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ክርስቶስ የመገረዝ አገልጋይ የሆነበት ሁለት ዓላማዎች ወይም ምክንያቶች ናቸው። አማራጭ ትርጉም፡- “የተስፋ ቃሉን ያረጋግጥ ዘንድ … አሕዛብም ስለ ምሕረቱ እግዚአብሔርን እንዲያከብሩት”
እዚህ ላይ “አባቶች” የሚለው የአይሑድ ሕዝቦችን አባቶች ያመለክታል። ይህንን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ለአይሁድ ሕዝቦች አባቶች የሰጠውን የተስፋ ቃል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ እንዲህ ብሎ እንደጻፈው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ለስምህ” የሚለው እግዚአብሔርን የሚወክል ምትክ ስም ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “ለአንተ ምስጋናን እዘምራለሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
“ደግሞም መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል”
ይህ የእግዚአብሔርን ሕዝብ ያመለከታል። ይህን በትርጉሙ ውስጥ ግልጽ አድርጎ ማስቀመጥ ይቻላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ከእግዚአብሔር ሕዝብ ጋር” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“ጌታን አመስግኑ”
እሴይ የንጉሥ ዳዊት የስጋ አባት ነበር። አማራጭ ትርጉም፡- “የእሴይ ዘር” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እርሱ” የሚለው የእሴይን ልጅ የሆነውን መሲሑን ያመለክታል። አይሁድ ያልሆኑ ሰዎችም ቃሉን እንዲፈጽም እርሱን ያምኑታል። አማራጭ ትርጉም፡- “አይሁድ ያልሆኑትም ቃል የገባውን እንዲፈጽም እርሱን ያምኑታል” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ጳውሎስ እዚህ ላይ ለንግግሩ አጽንዖት ለመስጠት ግነትን ይጠቀማል። አማራጭ ትርጉም፡- “በታላቅ ደስታና ሰላም ይሙላችሁ” (ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ጳውሎስ በሮም ያሉ አማኞች እግዚአብሔር እርሱን አሕዛብን ለመድረስ እንደመረጠው ያስታውሳቸዋል።
ጳውሎስ በሮም ያሉት አማኞች አንዱ ሌላውን በመልካም ባሕሪያቸው እያከበሩ እንደሆነ አርግጠኛ ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ራሴ እናንተ በሌሎች ዘንድ በመልካም አካሄድ እንደሄዳችሁ እርግጠኛ ነኝ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ማለት ሌሎች አማኞችን ያመለክታል፣ ወንዶችና ሴቶችንም ያካትታል።
ጳውሎስ እዚህ ላይ ለንግግሩ አጽንዖት ለመስጠት ግነትን ይጠቀማል። አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔርን ለመከተል በሚበቃ እውቀት ተሞልታችሁ” (ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልትመካከሩ” የሚለው ማስተማርን ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እርስ በርስ አንዱ ሌላውን ማስተማር መቻላችሁ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ጳውሎስ ጸጋን እግዚአብሔር በአካል እንደሰጠው የሚዳሰስ ስጦታ እንደሆነ አድርጎ ይናገራል። ጳውሎስ ኢየሱስን ለመከተል ከመወሰኑ በፊት ብዙ አማኞችን ያሰቃየ ቢሆንም እግዚአብሔር ሐዋርያ እንዲሆን ሹሞታል። ይህን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ጳውሎስ ወንጌል የመስበክ ስራውን ልክ እርሱ ካህን እንደሆነና ለእግዚአብሔር መስዋዕትን እንደሚያቀርብ አድርጎ ይስለዋል። አማራጭ ትርጉም፡- “አሕዛብ እግዚአብሔርን ሲታዝዙ እርሱን እንዲያስደስቱት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ያለውን መንትያ አሉታዊ መግለጫ በአዎንታዊ መግለጫ መተርጎም ይቻላል። እዚህ ላይ “እነዚህ ነገሮች” የሚለው ክርስቶስ በጳውሎስ በኩል ያሳካቸውን ነገሮች ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “አሕዛብ እንዲታዝዙ፣ ክርስቶስ ብቻ በእኔ በኩል በቃሌና በስራዬ ፣ በምልክትና በድንቅ ነገር ኃይል በመንፈስ ቅዱስም ኃይል ያደረገውን ነገር እናገራለሁ” (መንትያ አሉታዎች እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ ሁለት ነገሮች ተመሳሳይ ትርጉምን የያዙ ሲሆን የተለያዩ ተዓምራትን ያመለክታሉ። (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ከኢየሩሳሌም ከተማ ከጣልያን ቅርብ ርቀት ላይ እስካለችው እስከ እልዋሪቆን ግዛት ድረስ ነው።
ጳውሎስ ወንጌልን መስበክ የሚፈልገው ስለ ክርስቶስ በጭራሽ ሰምተው ለማያውቁ ሰዎች ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “በዚህም ምክንያት ሰዎች ስለ ክርስቶስ ሰምተው በማያውቁበት ቦታ የምስራቹን መስበክ እፈልጋለሁ።” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ጳውሎስ አገልግሎቱ በመሰረት ላይ ቤትን የመገንባት ዓይነት እንደሆነ ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፡- “ሌላ ሰው የጀመረውን ስራ መቀጠል እንዳይሆንብኝ። ሌላ ሰው በሰራው መሰረት ላይ ቤትን እንደሚገነባ ሰው መሆን አልፈልግም።” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጳውሎስ ኢሳይያስ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የጻፈውን ያነሳል። ይህን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ፣ እንዲሁም ትርጉሙን በግልጽ ማስቀመጥ ይቻላል። አማራጭ ትርጉም፡- “እየተከሰተ ያለው ኢሳይያስ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ እንደጻፈው ነው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጳውሎስ “ዜናው” ወይም የክርስቶስ መልዕክት ሕያው እንደሆነና በራሱ እንደሚንቀሳቀስ አድርጎ ስሎታል። አማራጭ ትርጉም፡- “ማንም ሰው ስለ እርሱ ዜናውን ላልነገራቸው ሰዎች” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ጳውሎስ በሮም ላሉ አማኞች እነርሱን ለመጎብኘት ስላለው የግል ሃሳብ ይነግራቸዋል፣ እንዲሁም አማኞቹን እንዲጸልዩ ይነግራቸዋል።
ይህን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “ከለከሉኝ” ወይም “ሕዝቡ ከለከሉኝ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
ጳውሎስ እዚህ ላይ ለማለት የፈለገው በነዚህ ስፍራዎች ሰዎች ስለ ክርስቶስ ያልሰሙበት ቦታ የለም ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “በእነዚህ ቦታዎች ሰዎች ስለ ክርስቶስ ያልሰሙበት ስፍራ የለም” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጳውሎስ ሊጎበኘው የሚፈልግ ከሮም በስተሜን የሚገኝ የሮማ ግዛት ነው። (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል እና የማይታወቁትን መተርጎም የሚለውን ይመልከቱ)
“በሮም ሳልፍ” ወይም “በመንገድ ላይ ሳለሁ”
እዚህ ላይ ጳውሎስ ማለት የፈለገው በሮም ያሉት አማኞች እርሱ ወደ ስፔን በሚያደርገው ጉዞ የገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርጉለት እንደሚፈልግ ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “በጉዞዬ እንድትረዱኝ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከእናንተ ጋር ጊዜ በማሳለፌ ተደስቼ” ወይም “እናንተን በመጎብኘቴ ተደስቼ”
እዚህ ላይ “መቄዶንያ” እና “አካይያ” የሚሉት ቃላት በዚያ አካባቢ የሚኖሩትን ሕዝቦች የሚወክሉ ወካይ ስሞች ናቸው። አማራጭ ትርጉም፡- “በመቄዶንያና በአካይያ ግዛቶች የሚኖሩ አማኞች … ወድደዋልና” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
“በመቄዶንያና በአካይያ የሚገኙ አማኞች (በመርዳታቸው) ደስተኞች ነበሩ”
ጳውሎስ እዚህ ላይ ወደ ኢየሩሳሌም እየወሰደ ያለውን የተሰበሰበውን ገንዘብ ልክ ለእነርሱ እንደተሰበሰበ እንደ ፍራፍሬ አድርጎ ይስለዋል። አማራጭ ትርጉም፡- “ይህንን ስጦታ ለእነርሱ በአግባቡ አስረክቤ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሃረግ ክርስቶስ ጳውሎስንና የሮሜ አማኞችን ይባርካል ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “ስጎበኛችሁም፣ ክርስቶስ አትረፍርፎ እንደሚባርከን አውቃለሁ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጳውሎስ ይተማመንባቸው ስለነበረው ስለ መልካም ነገሮች (ሮሜ 15:29) ማውራት አቁሞ ሊጋፈጣቸው ስላሉት ነገሮች ማውራት መጀመሩን የሚያሳይ ነው። ቋንቋችሁ ይሄንን የማሳያ መንገድ ካለው እዚህ ላይ ጥቅም ላይ አውሉት።
“አበረታታችኋለሁ”
ይህ ሌሎች ክርስቲያኖችን ያመለክታል፣ ሴቶችንና ወንዶችን ያካትታል
“በርትታችሁ እንድትሰሩ” ወይም “እንድትታገሉ”
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ከማይታዘዙት እግዚአብሔር ያድነኝ ዘንድ” ወይም “የማይታዘዙት እንዳይጎዱኝ እግዚአብሔር ከእነርሱ ያድነኝ ዘንድ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ጳውሎስ በኢየሩሳሌም ያሉ አማኞች ከመቄዶንያና ከአካይያ አማኞች ይዞ የመጣውን ገንዘብ በደስታ እንዲቀበሉት ያለውን ፍላጎት ያሳያል። አማራጭ ትርጉም፡- “የምወስድላቸውን ገንዘብ በኢየሩሳሌም ያሉ አማኞች በደስታ እንዲቀበሉኝ ጸልዩ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“የሰላም አምላክ” ማለት አማኞች ውስጣዊ ሰላምን እንዲኖራቸው የሚያደርግ አምላክ ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ሁላችንም የውስጥ ሰላም እንዲኖረን እንዲያደርግ እጸልያለሁ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ከዚህ በኋላ ጳውሎስ በሮሜ ያሉት አማኞችን ብዙዎቹን ስማቸውን እየጠራ ሰላምታን ያቀርባል።
“ፌበንን እንድታከብሯት እፈልጋለሁ”
ይህ የአንዲት ሴት ስም ነው። (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል እና የማይታወቁትን ተርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
“እኅታችንን” የሚለው ቃል ውስጥ ያለው የባለቤት አመልካች “እኛ” ጳውሎስንና ሌሎች ሁሉንም አማኞች ይወክላል። አማራጭ ትርጉም፡- “በክርስቶስ እህታችን” (አካታች “እኛ” የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በግሪክ የሚገኝ የወደብ ከተማ ነው። (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል እና የማይታወቁትን ተርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ጳውሎስ በሮሜ የሚገኙ አማኞች ፌበንን እንደ አጋር አማኝ እንዲቀበሏት ያበረታታቸዋል። አማራጭ ትርጉም፡- “ተቀበሏት፣ ምክንያቱም ሁላችንም የጌታ ነንና“ (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“አማኞች ሌሎች አማኞችን መቀበል ባለባቸው መንገድ”
ጳውሎስ የሮሜን አማኞች ለፌበን የሚያስፈልጋትን ነገር በሙሉ እንዲሰጧት ያበረታታቸዋል። አማራጭ ትርጉም፡- “የሚያስፈልጋትን ሁሉ በመስጠት እርዷት” (ለስላሴ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ብዙ ሰዎችን ረድታለች፣ እንዲሁም እኔንም ረድታኛለች”
ጵርስቅላ የአቂላ ሚስት ነበረች። (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ከጳውሎስ ጋር “አብረው የሚሰሩት” ለሰዎች ስለ ኢየሱስ የሚሰብኩ ሰዎች ናቸው። አማራጭ ትርጉም፡- “ስለ ክርስቶሰ ኢየሱስ ለሰዎች በመንገር አብረውኝ የሚሰሩ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአንዲት ሴት ስም ነው። (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው። (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሊሆን የሚችለው 1. ዩልያ፥ የሴት ስም ወይም 2. ዩልያን፥ የወንድ ስም (ይህ የወንድ ስም የመሆን ዕድሉ ዝቅተኛ ነው) (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “ሐዋርያቱ በደንብ ያውቋቸው የነበሩ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“የተወደደው ጓደኛዬ እንዲሁም አጋር አማኝ”
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው። (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
“የተረጋገጠለት” የሚለው ቃል ተፈትኖ ትክክለኛ መሆኑ የተረጋገጠን ሰው ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡- “ክርስቶስ እምነቱን ላረጋገጠለት”
ይህ በኢየሱስ የሚታመኑን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡- “አማኞች የሆኑትን” ወይም “የጌታ የሆኑትን” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የሴቶች ስሞች ናቸው። (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል እና የማይታወቁትን ተርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው። (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል እና የማይታወቁትን ተርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “ጌታ የመረጣቸው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው። (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል እና የማይታወቁትን ተርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ የአንዲት ሴት ስም ነው። ዩልያ የፍሌጎን ሚስት ልትሆን ትችላለች። (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል እና የማይታወቁትን ተርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
ለሌሎች አማኞች ፍቅርን የመግለጫ መንገድ ነው
ጳውሎስ እዚህ ላይ በጠቅላላው ስለ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያናት ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፡- “በዚህ አካባቢ ያሉ አብያተክርስቲያናት ውስጥ ያሉ አማኞች በሙሉ ሰላምታን ያቀርቡላችኋል” (ግነት እና ጅምላ ፍረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ጳውሎስ ለአማኞች ስለ አንድነትና ለእግዚአብሔር ስለመኖር አንድ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል።
ይህ ሌሎች ክርስቲያኖችን ሲያመለክት፣ ወንዶችና ሴቶችን ያካትታል
“እንድትጠነቀቁ”
ይህ የሚያመለክተው ክርክርን የሚፈጥሩ ሰዎችንና፣ ሌሎችን በኢየሱስ እንዳያምኑ ምክንያት የሚሆኑትን ሰዎች ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “አማኞች እርስ በርስ እንዲከራከሩና በእግዚአብሔር እምነት እንዳይኖራቸው የሚያደርጉ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
“እናንተ ከተማራችሁት እውነት ጋር የማይስማማ ትምህርት ያስተምራሉ”
“ራቁ” ማለት “አትስሟቸው” የሚለውን ትርጉም የያዘ ዘይቤ ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “አታዳምጧቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ያገለግላሉ” የሚለው ቃል ከላይ ካለ ሐረግ አገባብ ትርጉሙን መረዳት ይቻላል። ይህ በተለይ አረፍተ ሃሳብ መገለጽ ይችላል። አማራጭ ትርጉም፡- “ይልቁንም የራሳችውን ሆድ ነው የሚያገለግሉት” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)
“ሆድ” የሚለው ቃል የአካላዊ ፍላጎቶችን የሚያሳይ ምትክ ስም ነው። የገዛ ሆዳቸውን ማገልገል ማለት ፍላጎቶቻቸውን ማግኘት ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን የራሳቸውን ራስ ወዳድ የሆኑ ፍላጎቶች ብቻ ማግኘት ነው የሚፈልጉት” (ምትክ ስም እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ለስላሳ” እና “መልካም” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላችው። ጳውሎስ እነዚህ ሰዎች እንዴት አማኞችን እያታለሉ እንደሆነ አጽንዖት ይሰጣል። አማራጭ ትርጉም፡- “መልካምና እውነት የሚመስሉ ነገሮችን በመናገር” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው የአንድን ሰው አእምሮ ወይም ውስጣዊ ማንነት የሚወክል ምትክ ስም ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “ንጹሃን አማኞችን ያታልላሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ገር፣ ብዙ የማያውቁና የዋህ አማኞችን ያመለክታል። አማራጭ ትርጉም፡- “በየዋህነት የሚያምኗቸውን” ወይም “እነዚህ አስተማሪዎች እያታለሏቸው እንደሆነ የማያውቁትን”
እዚህ ላይ ጳውሎ ስለ ሮሜ አማኞች ታዛዥነት ስናገር ታዛዠነታቸው ሰው እንደሆነና ወደ ሌሎች ሰዎች የሚሄድ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል። አማራጭ ትርጉም፡- “ኢየሱስን እንዴት እንደምትታዘዙ ሁሉም ሰው ሰምቷልና” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ከእግራችሁ ስር ይቀጠቅጠዋል” የሚለው ሐረግ በጠላት ላይ ያለን ሙሉ ድል መንሳት ይወክላል። እዚህ ላይ ጳውሎስ በሰይጣን ላይ ያለውን ድል የሮሜ አማኞች ጠላቶቻቸውን በእግራቸው ስር እንደሚቀጠቅጡ አድርጎ ይስለዋል። አማራጭ ትርጉም፡- “ፈጥኖም እግዚአብሔር ሰላምና በጠላትም ላይ ፍጹም ድልን ይሰጣችኋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ክፋትን ነገሮች የማትሰሩ እንድትሆኑ”
ጳውሎስ ከእርሱ ጋር ካሉት አማኞች ሰላምታን ያቀርባል።
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው። (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ጤርጥዮስ ጳውሎስ የሚናገረውን በጽሑፍ ያሰፍር የነበረው ሰው ነው። (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው። (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ጳውሎስና ሌሎች አማኞች ለአምልኮ የሚሰበሰቡበት ቤት ባለቤት የሆነውን ሰው ጋይዮስን ያመለክታል።
ይህ ሰው የአንድ ቡድን ገንዘብ የሚይዝ ሰው ነው።
ጳውሎስ መልዕክቱን በበረከት ጸሎት ይዘጋል።
እዚህ ላይ “እንግዲህ” የሚለው ቃል የደብዳቤውን መጨረሻ ክፍል ያመለክታል። ይህን በራሳችሁ ቋንቋ መግለጽ የምትችሉ ከሆነ እሱን መጠቀም ይቻላል።
ጳውሎስ እዚህ ላይ ጠንካራ እምነት መኖርን ልክ ከመውደቅ ይልቅ እንደመቆም አድርጎ ይስለዋል። አማራጭ ትርጉም፡- “እምነታችሁን ለማበርታት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
“ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሰበክሁት እንደ የምስራቹ ቃል”
ጳውሎስ እግዚአብሔር ቀድመው ተሰውረው የቆዩ ነገሮችን ለአማኞች እንደገለጠ ይናገራል። እነዚህ ነገሮች ሚስጥር እንደነበሩ አድርጎ ይናገራል። ይህን በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “ምክንያቱም እግዚአብሔር ለእኛ ለአማኞች ለረጅም ጊዜ ሚስጥር ሆኖ የጠበቀውን ነገር ስለገለጠልን” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
“ተገልጧል” እና “እንዲታወቅ ሆኗል” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው። ጳውሎስ ሁለቱንም የሚጠቀመው አጽንዖት ለመስጠት ነው። እነዚህን ቃላት አንድ ላይ በማድረግ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መተርጎም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “አሁን ግን ዘላለማዊው እግዚአብሔር በነቢያቱ ጽሁፍ አማካይነት ለሕዝብ ሁሉ እንዲታወቅ አድርጓል” (ጥምር ቃል እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “መታዘዝ” እና “እምነት” የሚሉት ቃላት ረቂቅ ስሞች ናቸው። “ታዛዥነት” እና “መታመን” የሚሉትን በትርጉምህ ላይ መጠቀም ትችላለህ። አማራጭ ትርጉም፡- “ሕዝብ ሁሉ እግዚአብሔርን ስለሚታመኑት እንዲታዘዙት” (ረቂቅ ስሞች እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “በክርስቶስ ኢየሱስ” የሚለው ኢየሱስ የሰራውን ስራ ያመለክታል። “ክብር” ይሁን ማለት እግዚአብሔርን ማመስገን ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፡- “ኢየሱስ ክርስቶስ ለእኛ በሰራው ስራ ምክንያት፣ ብቻውን አምላክና ብቻውን ጥበበኛ የሆነውን እግዚአብሔርን ለዘላለም እናመሰግናለን። (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለፀ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)
ወንድማችን ሶስቴንስ ጳውሎስና የቆሮንቶስ ሰዎች ሶስቴንስን እንደሚያውቁ ይጠቁማል። ትኩረት፦ "ሶስቴንስ እናንተና እኔ የምናውቀው ወንድም።
ቅዱሳን ለመሆን የተጠሩት ሰዎች ትኩረት፦ «እግዚአብሔር ቅዱስ ሕዝብ እንዲሆኑ ጠርቶአቸዋል።»
የእነርሱና የእኛ ጌታ ኢየሱስ የጳውሎስና የቆሮንቶስ ሰዎች ጌታ ነው፤ እንዲሁም የሁሉም አብያተ ክርስቲያናት አንዱ ጌታ ነው። ለእናንተ «እናንተ» የሚለው ቃል በቆሮንቶስ ያሉትን ምእመናንን ያመለክታል።
ክርስቶስ ኢየሱስ የሰጣችሁ የእግዚአብሔር ጸጋ «በክርስቶስ ላላችሁ እግዚአብሔር የሰጣችሁ ጸጋ» ባለጸጋ አድርጎአችኋል ትርጉም ሊሆኑ የችሉ 1) «ክርስቶስ ባለጸጋ አድርጎአችኋል።» ወይም 2) «እግዚአብሔር ባለጸጋ አድርጎአችኋል።» በየስፍራው ባለጸጋ አድርጎአችኋል «በብዙ መንፈሳዊ በረከቶች ባለጸጋ አድርጎአችኋል» በንግግር ሁሉ እግዚአብሔር ለሌሎች ስለ እግዚአብሔር መልእክት በብዙ መንገድ እንድትናገሩ አስችሎአችኋል በዕውቀት ሁሉ እግዚአብሔር የእርሱን መልእክት በብዙ መንገድ እንድትረዱ አስችሎአችኋል። ስለ ክርስቶስ ምስክርነት «ስለ ክርስቶስ መልእክት» በመካከላችሁ እውነትን አረጋገጠ ትኩረት፦ « ሕይወታችሁን በግልጽ ለውጦአል።»
ስለዚህ «ከዚህ የተነሣ» ከመንፈሳዊ ስጦታ አልጎደለባችሁም «ማንኛውም መንፈሳዊ ስጦታ ይኑርባችሁ» የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መገለጥ አማራጭ ትርጉሞች 1) « እግዚአብሔር ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን የሚገልጥበት ጊዜ።» 2) «ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱን በሚገልጥበት ጊዜ።» ነውር የሌለባችሁ ትሆናላችሁ እግዚአብሔር እናንተን የሚነቅፍበት ምክንያት ያለም ወደ ልጁ ወደ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብረት የጠራችሁ እግዚአብሔር የታመነ ነው። እግዚአብሔር በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ አዲስ ሕይወት እንድትካፈሉ ጠርቶአችኋል።
ሁላችሁ የምትስማሙበት «እርስ በርሳችሁ በስምምነት ትኖራላችሁ» በመካከላችሁ መከፋፈል እንዳይኖር «በመካከላችሁ በተለያየ ቡድን መከፋፈል የለባችሁም።» በአንድ አሳብና በአንድ ዓላማ የተሳሰራችሁ ሁኑ « በኅብረት ኑሩ» የቀሎዔ ሰዎች ይህ ቀሎዓ የተባለች ሴት የምትመራው ቤተ ሰብ፥ የቤተ ሰብ አባላት፥ አገልጋዮችና ሌሎችንም የሚያመለክተው ነው። በመካከላችሁ ክፍፍሎች እየተፈጠሩ ናቸው። «እርስ በርሳችሁ የምትጣላሉ ቡድኖች ናችሁ።»
እያንዳንዳችሁ ትላላችሁ ጳውሎስ በአጠቃላይ ስለ ክፍፍል እየገለጸ ነው። ክርስቶስ ተከፍሎአልን? ጳውሎስ ከአንዱ በቀር ክርስቶስ ያልተከፋፈለ የመሆኑን እውነት ለማስረዳት ይፈልጋል። «እናንት በምትፈጉበት ሁኔታ ክርስቶስን መከፋፈል አይቻልም።» ጳውሎስ ተሰቅሎአልን? ጳውሎስ የተሰቀለው ጳውሎስ ወይም አጵሎስ ሳይሆን ክርስቶስ ብቻ እንደሆን ለማስረዳት ይፈልጋል። «በመስቀል ላይ ጳውሎስን ለእናንተ ድነት አልሰቀሉትም።»
በጳውሎስ ስም ተጠመቃችሁን? ጳውሎስ ለማስረዳት የፈለገው ሁላችን በክርስቶስ ስም እንደተመቅን ነው። «ሰዎች በጳውሎስ ስም አላጠቁም።» (ተመልከት፦
እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ ጳውሎስ በቆሮንቶስ ማንንም አለማጥመቁን ምን ያህል ትልቅ ሰው እንደሆን አጋኖ ይናገራል።
ቀርስጶስ የአይሁድ ምኩራብ አለቃ የነበረና ወደ ክርስትና የመጣ።
ጋይዮስ ከሐዋርያው ጳውሎስ ጋር አብሮ ተጉዞአል።
በስሜ ማናችሁም እንደተጠመቃችሁ የሚናገር ሰው እንዳይኖር ነበር «በኋላ ላይ ሰዎች እኔ እንዳጠመቅኋቸው አድርገው እንደይ ኩራሩብኝ ብዙ ሰዎችን በስሜ እንዳላጠምቅ ተከላክዬዋለሁ።»
የእስጢፋኖስ ቤተ ሰብ በእስጢፋኖስ ቤተ ሰብ ውስጥ ያሉ የቤተ ሰብ አባላትንና አገልጋዮችን የሚያሳይ ነው።
ክርስቶስ ለማጥመቅ አላከኝም ይህ ማለት ጥምቀት በጳውሎስ አገልግሎት ቅድሚያ የሚሰጠው አልነበረም። የክርስቶስ መስቀል ኃይል ከንቱ መሆን የለበትም ትኩረት፡- «የሰው ጥበብ የክርስቶስን መስቀል ኃይሉን ከንቱ ማድረግ ያለበትም።»
ስለ የመስቀል መልእክት «ስለ ስቅላት መስበክ» ወይም «ስለ ክርስቶስ በመስቀል ላይ መሞት መልእክት መስበክ ነው» (UDB) ሞኝነት ነው «ስሜት የማይሰጥ» ወይም «ከንቱ ነገር» ለሚሞቱ እዚህ ላይ «መሞት» ማለት የመንፈሳዊ ሞት ሂደትን የሚያሳይ ነው። ይህ የእግዚአብሔር ኃይል ነው «ይህ እግዚአብሔር በእኛ በኃይል የሚሠራውበት ነው።» የአስተዋዮችን ጥበብ ከንቱ አደርጋለሁ ትኩረት፦ «ዋቂ ሰዎችን ግራ እንዲጋቡ አደርጋለሁ» ወይም «የዐዋቂዎችን ዓላማ ሙሉ በሙሉ ከንቱ አደርጋለሁ።»
ጥበበኛ ሰው የት አለ? ፈላስፋስ የት አለ? የዚህ ዓለም መርማሪስ የት አለ? ጳውሎስ ሊገልጸው የፈለገው በእውነት ጥበበኛ የሆኑ ሰዎች የትም አይገኙም። ትኩረት፦ ከወንጌል ጥበብ ጋር ሲነጻጸር ጥበበኛ የሆኑ ሰዎች የሉም፤ ዐዋቂዎቹም የሉም። የዚህ ዓለም መርማሪዎቹም የሉም!" ዐዋቂ አንድ ሰው ከፍተኛ ዐውቀት እንዳለ የሚታወቅ የዚህ ዓለም መርማሪ አንድ ሰው ዐውቀት መኖሩን በክርክር ችሎታ የሚያሳምን እግዚአብሔር የዚህች ዓለም ጥበብን ሞኝነት አላደረገምን? እግዚአብሔር በዚህች ዓለም ጥበብ ላይ ያደረገውኔ ለምግለጽ የተጠቀመበት ጥያቄ ነው። ትኩረት፦ " እግዚአብሔር በርግጥ የዚህችን ዓለም ጥበብ ሞኝነት አድርጎአል" ወይም "እግዚአብሔር ያሰቡት የነበረው ሞኝነት እንደሆነ ለማሳየት ፈልጎአል። (UDB)
የሚያምኑ አማራጭ ትርጉሞች 1) «የሚያምኑ ሁሉ» (UDB) or 2) « እርሱን የሚያምኑ ሁሉ።»
እንሰብካለን «እኛ» የሚለው ቃል ጳውሎስንና ሌሎች ወንጌዋውያንን ይመለከታል። ክርስቶስ ተሰቅሎአል «ይህ በመስቀል ላይ ስለሞተው ክርስቶስ ነው።» የእንቅፋት ድንጋይ አንድ ሰው በመንገድ ላይ በድንጋይ እንቅፋት ሊሆን እንደሚሆንበት የክርስቶስ ስቅላት እንቅፋት ለአይሁድ እንቅፋት ሊሆን እንደቻለ ነው። «አይደለም» ትኩረት፦ «የሚቀበሉት አይደለም» ወይም «በጣም አስከፊ»
እግዚአብሔር ለመረጣቸው «እግዚአብሔር ለሚጠራቸው ሰዎች» ክርስቶስን እንሰብካለን «ስለክርስቶስ እናስተምራለን» ወይም «ስለ ክርስቶስ ለሰዎች ሁሉ እንናገራለን።» ክርስቶስ እንደ ኃይልና እንደ እግዚአብሔር ጥበብ ክርስቶስ እግዚአብሔር ኃይሉና ጥበቡን የሚገልጥለት ነው። የእግዚአብሔር ሞኝነት የእግዚአብሔር ድካም ይህ የእግዚአብሔርና የሰው ባሕርይ ንጽጽር ነው። የእግዚአብሔር ሞኝነት የሚመስል ወይም ድካም የሚመስል እንኳ ቢሆን ከሰው የመጨረሻ ከተሻለው ባሕርይ ጋር ሲነጻጸር የእግዚአብሔር ይበልጣል።
ለእናንተ የእግዚአብሔር ጥሪ «ቅዱሳን እንድትሆኑ እግዚአብሔር እንዴት እንደጠራችሁ» ከእናንተ ብዙዎች አልተመረጡም «ከእናንተ በጣም ጥቂቶች ብቻ»
የሰው ልማድ «የሰዎች ፍርድ" ወይም "ስለ መልካምነት የሰዎች አሳብ» ባለባት ሆኖ ስለ መወለድ «ቤተ ሰብህ አስፈላጊ ከመሆኑ የተነሣ የተለየ ነስ» ወይም «ንጉሳዊ» ጥበበኛን ለማሳፈር እግዚአብሔር የዚህ ዓለም ሞኝ ነገርን መረጠ የአይሁድ መሪዎች እነዚህ መሪዎች ከሌሎች ይልቅ ለእግዚአብሔር አስፈላጊ አይደለም ብለው የሚያምኑትን እግዚአብሔር ትሑታን ሰዎችን መረጠ።
ዝቅተኛና የተናቀ ምንድን ነው ዓለም የማትቀበላቸው ሰዎች ናቸው። ትኩረት፦ «ትሑታንና ተቀባይነት የሌላቸው ሰዎች ናቸው።» እንደ ምናምንቴ የሚቆጠሩ ሰዎች «ሁል ጊዜ ሰዎች ዋጋ እንደሌላቸው አድርገው የሚቆትሩአቸው» ዋጋ እንዳላቸው ተደርገው የሚያዙ ነገሮች «ሰዎች ዋጋ እንዳላቸው የሚቆጥሩአቸው ነገሮች» ወይም «ሰዎች ገንዘብ ወይም ክብር ይገባቸዋል ብለው ያስቡ»
እግዚአብሔር ካደረገው የተነሣ ይህ የሚያሳየው ክርስቶስ በመስቀል ላይ ያደረገውን ሥራ ነው። በእኛ የእኛ ጳውሎስ «በእኛ» በሚለው የቆሮንቶስ ሰዎችን ይጨምራል፡
እንግዲህ እናንት በክርስቶስ ኢየሱስ ናችሁ «አሁን እናንተ በክርስቶስ ኢየሱስ ድነትን ተቀብላችኋል» ክርስቶስ ኢየሱ ስለ እኛ የእግዚአብሔር ጥበብ የሆነው «ክርስቶስ አየሱስ እግዚአብሔር እንዴት ጥበበኛ እንደሆነ ግልጽ አደረገው»
የሚመካ በጌታ ይመካ «ሰው የሚመካ ከሆን ጌታ ምን ያህል ታላቅ በመሆኑ ይመካ»
በሚያባብል የንግግር ችሎታ ማሳመን በሚችለውና በሚስብ ንግግር ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር ምንም ላለማወቅ ወስኜ ነበር ጳውሎስ ከሰው አስተሳስብ ይልቅ በመስቀሉ ላይ አተኩሮአል። ትኩረት፦«ስለ ክርስቶስ ብቻ ለመናገር ወስኛ ነበር።»
ከእናንተ ጋር ነበርኩ «እኔ እናንተ ዘንድ ነበርኩ» በድካም አማጭ ትርጉሞች፦ 1) «የአካል ድካም» (UDB) or 2) «በሚገባ ሆኖ አለ መገኘት» አሳማኝ ማሳመን ወይም አንድ ነገር ሰዎች እንዲያደርጉ ተጽእኖ ማድረግ ወይም እንድን ነገር ማመን እነርሱ የጳውሎስ መልእክትና የወንጌል ስብከት
ጥበብን መናገር «የጥበብን ቃል ተናገር» የበሰለ ትኩረት፦ «የበሰሉ አማኞች» ለክብራችን «የወደፊት ክብራችንን ለማረጋገጥ»
የክብሩ ጌታ «ኢየሱስ የከበረ ጌታ» ዓይን ያላየው ነገሮች፥ጆሮም ያልሰማ ነገሮች፥ በልብም ያልታሰቡ ነገሮች ሦስቱም ነገሮች የሚያሳዩት ማንም ሰው በሁሉ አካሉ ክፍሎች እግዚአብሔር ያዘጋጃቸውን ነገሮች እንደማያውቅ ለመግለጽ ነው። እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጃቸው ነገሮች ጌታ ለሚወዱት አስደናቂ ነገሮችን በሰማይ አዘጋጅቶአል።
እነዚህ ነገሮች ናቸው ስለ ኢየሱስና ስለ መስቀል ያሉ እውነቶች በሰው ውስጥ ያለውን አሳብ ከሰው መንፈስ በቀር ማን ያውቃል? ጳውሎስ ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ሰው የሚያስበውን ከራሱ ሰውየው በቀር ማንም አያውቅም። ትኩረት፦«ሰው የሚያስበውን ከሰው መንፈስ በቀር ማንም አያውቅም።»
እኛ ግን እዚህ «እ» ጳውሎስንና የእርሱን አድማጮችን ይጨምራል።
እግዚአብሔር በነጻ የሰጠን «እግዚአብሔር በነጻ ሰጠን» ወይም «እግዚአብሔር በነጻ ሰጥቶናል» መንፈስ ቅዱስ መንፈሳዊ ነገሮችን በመንፈሳዊ ጥበብ ይተረጉማል ቅዱስ መንፈስ የእግዚአብሔርን እውነት ለአማኞቹ በመንፈስ ቅዱስ በራሱ ቃላት ግንኙነት ያደርጋል እንዲሁም የራሱንም ጥበብ ይሰጣል።
መንፈሳዊ ያልሆነ ሰው ክርስቲያን ያልሆነ ሰው፥ መንፈስ ቅዱስን ያልተቀበለ ምክንያቱም በመንፈስ ስለሚመረመሩ «ምክንያቱም እነዚህን ነገሮች ለመረዳት የመንፈስ ቅዱስን ርዳታ ያስፈልጋል» መንፈሳዊ የሆነ ሰው ትኩረት፦ «መንፈስ ቅዱስን የተቀበለ አማኝ» የጌታን ልብ ማን አወቀው ማንስ ሊያስተምራው ይችላል? ጳውሎስ ይህን ጥያቄ የተጠቀመው የጌታን ልብ ማንም እንደማያውቀው ለማስረዳት ነው። ትኩረት፦ «የጌታን ልብ ማንም ሊያውቀው አይችልም። ስለዚህ ቀድሞኑ ስለማያውቀው ማንም ሊታስተምረው አይችልም።»
መንፈሳዊ ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ኃይል የሚኖሩ ሰዎች ሥጋውያን ሰዎች የራሳቸውን ፍላጎት የሚከተሉ ሰዎች በክርስቶስ እንደ ሕፃናት የቅሮንቶስ ሰዎች በዕድሜአቸው ለመረዳት ገና እንደሆኑ ከሕፃናት ጋር ተነጻጽረዋል። ትኩረት፦ «በክርስቶስ በጣም ወጣት አማኞች» ተመልከት፦ ጠንካራ ምግብ ሳይሆን ወተት ጋትኩአችሁ የቆሮንቶስ ሰዎች ወተት እንደሚጠጡ ሕፃናት ሕፃናት ቀለል ያሉ ነገሮችን ብቻ መረዳት ይችላሉ። እንዳደጉና ጠንክር ያለ ምግብ ለመብላት እንደማይችሉ ሕፃናት ትላልቅ ነገሮችን ለመረዳት የበሰሉ አይችሉም። የበቃችሁ አይደላችሁም «ክርስቶስን ስለመከተል ከበድ ያሉ ትምህርቶችን ለመረዳት የበቃችሁ አይደላችሁም»
እስካሁን ሥጋውያን ናችሁ እንደ ኃጢአተኛ መሆን ወይም እንደ ዓለማዊ ፍላጎት መመላለስ በሥጋ መስፈርት የምትመላለሱ አይደለምን? ጳውሎስ የቆሮንቶስን ሰዎች ስለ ኃጢአተኛ ባሕርያቸው ይገስጻቸዋል። ትኩረት፦ «በሥጋዊ ፍላጎት መስፈርት ስለምትመላለሱ ልታፍሩ ይገባል!» በሰው መስፈርት የምትመላለሱ አይደለምን? ጳውሎስ የቆሮንቶስን ሰዎች በሰው መስፈርት ስለሚመላለሱ ይገስጻቸዋል። ትኩረት፦ «የሰውን መስፈርት ስለምትከተሉ ልታፍሩ ይገባል።» እንደ ሰው የምትኖሩ አይደለምን? ትኩረት፦ «መንፈስ ቅዱስ የሌላቸው ሰዎች እንደሚኖሩ ስለምትኖሩ ልታፍሩ ይገባል።» አጵሎስ ማን ነው? ጳውሎስስ ማን ነው? ጳውሎስ እርሱና አጵሎስ የወንጌል ዋና ምንጭ እንዳይደሉና ስለዚህም ተከታዮች ሊኖሩአቸው እንደማይገባ ለማስረዳት ነው። ትኩረት፦ «አጵሎስ ወይም ጳውሎስ በማለት ቡድን መመሠረት ስሕተት ነው።» በእነርሱ እጅ ያመናችሁ የጌታ አገልጋዮች ናቸው ጳውሎስ የራሱን ጥያቄ እርሱና አጵሎስ የእግዚአብሔር አገልጋዮች መሆናቸውን እንዲህ ሲል ይመልሳል። ትኩረት፦«ጳውሎስና አጵሎስ የክርስቶስ ባሪያዎችና ክርስቶስን የተቀላችሁት እኛ ስላገለገልን ነው።» እያንዳንዳቸውን ጌታ እንደሰጣቸው ተግባር ያመናችሁ ትኩረት፦ ፡ «ፃመነን፥ ጌታ ተግባር የተሰጠን ሰዎች ብቻ ነን።»
ተከለ የእግዚአብሔር ዕውቀት ለማደግ ዘር መተከል ስላለበት ንጽጽር ነው። ውኃ አጠጣ የተዘረ ዘር ውኃ እንደሚያስፈልጋው እምነትም ለማደግ ተጨማሪ ትምህርት ያስፈልጋል። ዕድገት እጽዋት እንደሚያድጉና ፍሬ እንደሚያፈሩ እምነትም በእግዚአብሔር ማደግና ሥር መስደድና ጠንካራ ይሆናል።
የሚተክል ምንም አይደለም፥ ነገር ግን እንዲያድግ የሚያደርገው እግዚአብሔር ነው ጳውሎስ እርሱ ወይም አጵሎስ ለአማኞች ዕድገት ኃላፊነት ያለባቸው ቢሆንም ይህን የሚያደርገው ግን እግዚአብሔር ነው።
የሚተክልና የሚያጠጣ አንድ ናቸው መትከልና ማጠጣት ጳውሎስ የቆሮንቶስን ቤተ ክርስቲያን ለማገልገል ራሱንና አጵሎስን የሚያነጻጽርበት እንደ አንድ ሥራ ቆጥሮአል። ደመወዝ በሠራው ሥራ መሠረት ለሠራተኛ የሚከፈል ገንዘብ መጠን ነው። እኛ ይህ የሚያመለክተው ጳውሎስንና አጵሎስን ሲሆን የቆሮንቶስን ቤተ ክርስቲያን አመለከትም።
ከእግዚአብሔር ጋር አብረው የሚሠሩ ጳውሎስ ራሱንና አጵሎስን ከእግዚአብሔር ጋር የሚሠሩ ሠራተኞች እንደሆኑ ይቆጥራል። የእግዚአብሔር እርሻ እግዚአብሔር አንድ ሰው እርሻው ፍሬ እንዲያፈራ እንደሚንከባከብ ለቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ጥንቃቄ ያደርጋል። የእግዚአብሔር ሕንፃ እግዚአብሔር አንድ ሰው ሕንፃ እንደሚያንጽ የቆሮንቶስን ቤተ ክርስቲያን ቀርጾ ፈጥሮአታል።
ከእግዚአብሔር እንደተሰጠኝ ጸጋ «እግዚአብሔር እንድፈጽመው ሥራ በነፃ እንደሰጠኝ ጸጋ»
መሠረት ጠልኩ ጳውሎስ የእምነት ትምህርትና በክርስቶስ ያለውን ድነት ለሕንፃ መሠረት ከመጣል ጋር ተመሳሳይ ያደርገዋል።
ሌላው በላዩ ላይ የንጻል ሌላው ሠራተኛ እነዚህን አማኞች በመንፈሳዊ ርዳታ በቤተ ክርስቲያን ለማነጽ ይቀጥላል።
እያንዳንዱ ሰው ያድርግ ይህ የሚያመለክተው ባጠቃላይ የእግዚአብሔርን ሠራተኞችን ነው።ትኩረት፦ «እያንዳንዱ ሰው እግዚአብሔርን ያገልግል።» ከተመሠረተ በቀር ማንም ሌላ መሠረት ሊመሠርት አይችልም ትኩረት፦ «ማንም ሊመሠርት የማይችለውን አንድን መሠረት ብቻ መሥርቻለሁ ወይም እኔ ጳውሎስ መሠረትን መሠረትሁ»
እንግዲህ ማንም በመሠረቱ ላይ በወርቅ ቢሆን፥ በብር፥ በከበረ ድንጋይ፥በእንጨት፥በሣር ወይም በአገዳ ቢያንጽ፤ ሕንፃ ለማነጽ የምንጠቀምባቸው የሕንፃ መሣሪያዎች ሰው በመንፈሳዊ ባሕርይና ተግባሮችን በሕይወት ዘመኑ ለመንፈሳዊ ዋጋ ያለው እንዲሆን እንደምንገነባ ዓይነት ይነጻጸራል። ትኩረት፦ «አንድ ሰው በውድና በጠንካራ ዕቃዎች ወይም በሚቃጠል ርካሽ ዕቃዎች ይገነባል» የከበረ ድንጋይ «ውድ የሆኑ ድንጋዮች» የቀኑ ብርሃን ሲገለጠው ሥራው ይገለጣል የቀን ብርሃን የሕንፃ ሠራተኞችን ጥረት እንደሚገለጥ የሰውንም የሥራ ጥረትና እንቅስቃሴ ጥራት የእግዚአብሔር ብርሃን መገኘት ይገልጠዋል።»
በእሳት ሲፈተን የእያንዳንዱ ሥራ ጥራት በእሳት ይፈተናል እሳት በሚገለጥበት ጊዜ የሕንፃውን ጥንካሬ ወይም መውደቅ ይታወቃል፤ እንዲሁም የእግዚአብሔር እሳት የሰውን ጥረትና እንቅስቃሴ ይፈትናል። ትኩረት፦ እሳቱ የሥራውን ጥራት ያሳያል።"
ይጸናል «ይቆያል» ወይም «ይቋቋማል» (UDB) ማንም ሰው ሥራው የተቃጠለበት ትኩረት፦ «የማንንም ሥራ እሳቱ ቢያጠፋ» ወይም «እሳቱ የማንንም ሥራ ቢያፈርስ» የማንም እርሱ ራሱ እነዚህ ቃላት የሚያሳየው «ሰው» ነው። ትኩረት፦ «ሰው» ወይም «እርሱ» (UDB) ኪሳራ ያጋጥመዋል ነገር ግን ራሱ ይድናል «በእሳቱ ተፈትኖ ካላለፈ ማንኛውም ሥራውንና ሽልማቱን ያጣል እግዚአብሔር ግን ያድነዋል።»
የእግዚአብሔር መንፈስ የሚኖርባችሁ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደሆናችሁ አታውቁምን? ትኩረት፦ «የእግዚአብሔር መንፈስ የሚኖርባችሁ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደሆናችሁ እንደማያውቅ ሆናችሁ ታደርጋላችሁ»
ማፍረስ «ማፍረስ» ወይም «ማጥፋት» እግዚአብሔር ያንን ሰው ያፈርሰዋል ምክንያቱም የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነው፤ ያውም እናንተ ናችሁ። ትኩረት፦ «እግዚአብሔር ያንን ሰው ያፈርሰዋል ምክንያቱም የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነው፤ እናንተም ቅዱሳን ናችሁ።»
ማንም ራሱን አያታልል በዚህ ዓለም ጥበበኛ የሆነ ማንም በውሸት ማመን የለበትም። በዚህ ዘመን «አሁን» ጥበበኛ ለመሆን «ሞኝ» ይሁን «የእግዚአብሔርን እውነተኛ ጥበብ ለማግኘት ዓለም የሚያስበው ሞኝነት እንደሆን ሰው መቀበል አለበት»
ጥበበኞችን በተንኮላቸው ይይዛቸዋል እግዚአብሔር ጥበበኛ እንደሆኑ የሚያስቡትን በራሳቸው ተንኮል ይይዛቸዋል። ጌታ የጥበበኞችን አሳብ ያውቃል ትኩረት፦ «ጌታ ጥበበኛ እንደሆኑ የሚያስቡ ሰዎች የሚያቅዱትን ያውቃል» ወይም «ጌታ የጥበበኞችን እቅድ ሁሉ አስቀድሞ ያውቃል» (UDB)
ማንም ሰው በሰው ላይ መመካት የለበትም! ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ምእመናን ትእዛዝ ይሰጣል። ትኩረት፦ «አንዱ መሪ ከሌላው እንዴት የተሻለ እንደሆነ መመካትን ያቁም።» ትምክት «ከመጠን በላይ ትዕቢትን መግለጥ» የቆሮንቶስ ሰዎች ኢየሱስ ክርስቶስን ማምለክ ሲገባቸው ጳውሎስን ወይም አጵሎስን ከፍ ከፍ ያድርጉ ነበር። እናንተ የክርስቶስ ናችሁ፤ክርስቶስም የእግዚአብሔር ነው።
በዚህ መሠረት መጋቢዎች ትኩረት፦ «ከእነዚህ መጋቢዎች የተነሣ እኛ» መጋቢዎች ታማኝ ሆነው መገኘት ይገባቸዋል ትኩረት፦ « እንዲህ እንድንሆን ይገባል»
እኔ በእናንተ መፍረዴ ለኔ ትንሽ ነገር ነው ጳውሎስ በሰውና በእግዚአብሔር ፍርድ መካከል ያለውን ልዩነት ያመዛዝናል። ከእግዚአብሔር እውነተኛ ፍርድ ጋር ሲመዛዘን የሰው ፍርድ የማይጠቅም ነው። የሚመሠረትብኝ ክስ እንዳለ አላውቅም ትኩረት፦ «ማንኛውንም ክስ አልሰማሁም» ይህ ማለት ግን እኔ ንጹሕ ነኝ አይደለም። እኔ ንጹሕ መሆኔን ወይም አለመሆኔን ጌታዬ ያውቃል።»
ስለዚህ አትፍረዱ ጌታ ሲመጣ ሰለሚፈርድ እኛ እንፍረድ ጌታ ከመምጣቱ በፊት የጌታ ዳግም መምጣትን ያመለክታል በጨለማ የተሠወረውን ወደ ብርሃን ያመጣል እንዲሁም የልብንም አሳብ ይገልጣል እግዚአብሔር የሰውን አሳብና ዓለማ ይገልጣል። በእግዚአብሔር ፊት የተሰወረ ነገር የለም። የልብ «የሰው ልብ»
ስለ እናንተ «ስለ እናንተ በጎነት» ከተጻፈው በላይ አትለፍ «በቅዱሳት መጻሕፍት ከተጻፈው ውጪ አታድርግ» (TFT) በእናንተና በሌሎች መካከል ልዩነት ቢያዩ ጳውሎስ በጳውሎስ ወይም በአጵሎስ በማመናቸው የተሻሉ እንደሆኑ የሚያስቡትን የቆሮንቶስ ሰዎች ገሰጻቸው። ትኩረት፦«እናንተ በሌሎች ሰዎች ላይ የበላይ አይደላችሁም።» በነፃ ያልተቀበልካው ምን አለህ? ጳውሎስ እግዚአብሔር በነፃ እንደሰጣቸው ይገልጻል። ትኩረት፦ «ማንኛውንም ያላችሁ ነገር ሁሉ እግዚአብሔር የሰጣችሁ ነው!»
የተቀበልከው ከሆንህ እንዳልተቀበልህ የምትመካ ስለ ምንድን ነው? ጳውሎስ በተቀበሉት ነገር በመመካታቸው ይገስጻል። ትኩረት፦ «ለመመካት መብት የላችሁም።» ወይም በምንም አትመኩ።»
እግዚአብሔር እኛን ሐዋርያትን መታያ እድርጎ አስቀመጠን ጳውሎስ ሐዋርያቱን እግዚአብሔር እንዴት ለዓለም እንዲታዩ መታያ እንዳለደረገ ሁለት መንገዶችን ይገልጻል። እኛን ሐዋርያትን መታያ አደረገን እግዚአብሔር ሐዋርያቱን እስረኛ በመጨረሻ ለስቅለት ራሳቸውን ትሑት አድርገው እንደሚቀርቡ እንደ ሮማ ወታደራዊ ሰልፍ ገልጣቸው።
ለሞት እንደተፈረደባቸው ሰዎች እግዚአብሔር ሐዋርያትን ለስቅለት እንደቀረቡ ሰዎች አጋልጦአቸዋል።
ለመላእክቱና ለሰዎች ለመንፈሳውያንና ለሰው
እኛ ስለ ክርስቶስ ሞኞች ነን እናንተ ግን በክርስቶስ ጥበበኞች ናችሁ ጳውሎስ የዓለምን አመለካከት ለማሳፈርና በክርስቶስ ለማመን የክርስትናን አመለካከት በተቃራኒ መንገድ ይጠቀማል። እኛ ደካሞች ነን እናንተ ግን ብርቱዎች ናችሁ ጳውሎስ የዓለምን አመለካከትንና በክርስቶስ ለማመን የክርስትና አመለካከትን በታቃራኒ መንገድ ይጠቀማል። እናንተ የከበራችሁ ናችሁ «የቆሮንቶስ ሰዎች በክብር ይዞአችኋል» እኛ የተዋረድን ነን «እኛን ሐዋርያቱን ሰዎች በውርደት ይዘውናል» እስከዚህ ሰዓት ትኩረት፦ «እስከዚህ ድረስ» ወይም «እስካሁን ድረስ» በጭካኔ/ ያለርኅራኄ ተደብድበዋል ትኩረት፦ «በአካላዊ ጉዳት ይቀጣል»
ሲሰድቡን እንመርቃለን «ሰዎች እኛን ሲሰድቡን እንመርቃቸዋለን»
ሲሳደቡ ትኩረት፦ «ሲሳደቡ» በሚቻለው፦ «ሲቃወሙ» ወይም «ሲረግሙን»(UDB) ሲያሳድዱን «ሰዎች እኛን ሲያሳድዱ» ክፉ ሲናገሩብን «ሰዎች ተገቢ ያልሆነውን ሲናገሩብ» በዚህ ዓለም የተጣልን ሆነናል « ሰዎች እኛን የዚህ ዓለም ጥራጊ አድርገው ቆጥረውናል»
እናንተን ለማሳፈር ሳይሆን እንድትታረሙ ነው «እናንተን ላሳፍራችሁ ሳይሆን እንድትሻሸሉ ነው» ወይም «እንድታፍሩ እያደረግሁ ሳይሆን እናንተን ለማረም ነው» (UDB) ለማስተካከል "እንድትሻሸሉ» ወይም «የተሻላችሁ እንድትሆኑ» እንልፍ አእላፋት የሚያስተምሩአችሁ ይህ የአንድ ሰው መንፈሳዊ አባት አስፈላጊነት እነርሱንም የሚመሩአቸው የሰዎች የተጋነነ ቁጥር አጉልቶ ለማሳየት ነው። ሕፃናት አባት ጳውሎስ እነርሱን ወደ ክርስቶስ ስለ መራቸው ለቆሮንቶስ ሰዎች እንደ አባት ነው። ማሳሰብ «በብርቱ ማበረታታት» ወይም «በብርቱ ማሳሰብ»
አሁን ይህ ዓለም የሚያሳየው ጳውሎስ እብሪተኛ የሆኑትን የቆሮንቶስ አማኞችን ባሕርይ ለመገሰጽ ርዕሱን መቀየሩ ነው።
ወደ እናንተ እመጣለሁ «እናንተን እጎበኛለሁ» በቃል አይደለም ትኩረት፦ «በቃል የሚደረግ አይደለም» ወይም «በቃላት የምትናገሩት አይደለም» ምን ትፈልጋላችሁ ጳውሎስ የቆሮንቶስን ሰዎች ስላደረጉት ስሕተት እየገሰጻቸው የመጨረሻ ልመና ያቀርብላቸዋል። ትኩረት፦ «አሁን ምን እንዲሆነላችሁ እንደምትፈልጉ ንገሩኝ» በበትር ወይም በፍቅርና በትህትና መንፈስ ልምጣባችሁን? ጳውሎስ የቆሮንቶስን ሰዎች በሁለት ተቃራኒ አስተሳሰቦችን ያቀርብላቸዋል። ትኩረት፦ «ወደ እናንተ በጭካኔ ትምህርት ልምጣን? ወይም «በትህትና መንፈስ ፍቅርን ላሳያችሁን?»
ትህትና ትኩረት፦ «በርኅራኄ» ወይም «በትህትና»
በአህዛብ ዘንድ እንኳን ተሰምቶ የማይታወቅ «አህዛብ እንኳን የማይፈቅዱት» የእንጀራ እናት የአባቱ ሚስት ግን የራሱ እናቱ አይደለችም። በዚህ ማፈር የለባችሁምን? ይህ ፈሊጣዊ አዘል ጥያቄ ክርስቲያኖችን ለማሳዘን ጥቅም ላይ ውለዋል። ) ይህን ያደረገ ሰው ከመካከላችሁ መወገድ አለበት «ይህን ያደረገውን ከመካከላችሁ ማስወገድ አለባችሁ»
በመንፈስ አብሮ መሆን ጳውሎስ በአሳቡ ከእነርሱ ጋር ነው። «በአሳቤ ከእናንተ ጋር ነኝ» በዚህ ሰው ላይ እኔ ፈጄበታለሁ «ይህ ሰው ጥፋተኛ ሆኖ አግኝቻለሁ» በአንድ ላይ መሆን «መገነኘት» በጌታችን በኢየሱስ ስም ኢየሱስ ክርስቶስን ለማምለክ አንድ ላይ ለመሰብሰብ ፈሊጣዊ አነጋገር ይህን ሰው ለሰይጣን አሳልፎ መስጠት ይህ የሚያመለክተው ሰውየውን ከእግዚአብሔር ሕዝብ ተለይቶ ከቤተ ክርስቲያን ውጪ በዓለም ውስጥ በሰይጣን ግዛት ይኖራል። ለሥጋው ጥፋት ሰውየው ስለ ኅጢአቱ በአካላዊ ሕመም እግዚአብሔር ይቀጠዋል።
መመካታችሁ መልካም አይደለም «መመካታችሁ መጥፎ ነው» ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ እንደሚያቦካ አታውቁምን? ጥቂት እርሾ እንጀራን ሁሉ እንደሚያደርስ ሁሉ ጥቂት ኀጢአት የአማኞችን ኅብረት ሁሉ ሊያበለሽ ይችላል። መስዋዕት ሆኖአል «ጌታ እግዚአብሔር ክርስቶስ ኢየሱስን መስዋዕት አደረገው።» ክርስቶስ የፋሲካችን በግ ታርዶአል የፋሲካ በግ የእስራኤልን ኀጢአት በእምነት እንደሚሸፍን የክርስቶስ ሞት በክርስቶስ ለሚያምኑት ኀጢአትን በክርስቶስ ለዘላለም ይሸፍናል።
ዝሙትን የሚያደርጉ ሰዎች በክርስቶስ እንደሚያምኑ የሚያስመስሉ ግን በዚህ ሁኔታ የሚመላለሱትን የሚያመለክት ዝሙትን የሚያደሩ የዚህ ዓለም ሰዎች በጌታ የማያምኑ በዝሙት ሕይወት ለመኖር ምርጫቸው ያደረጉ ስግብግብነት «ስግብግብ የሆኑ ሰዎች» ወይም «ማንኛውም ሰው ያለውን ሁሉን ነገር የሚፈልጉ ሰዎች» ነጣቂዎች ይህ ማለት የሚያታልሉ ሰዎች ወይም የሌሎችን ገንዘብ ወይም ንብረት የሚያጭበረብሩ። ከእነርሱ መለየት ቢሆን ከዓለም መውጣታችሁ ነበር በዓለም ከእንዲህ ዓይነት ተግባር ነፃ የሆነ ቦታ የለም። ትኩረት፦«ከእነርሱ መለየት ቢሆን ከሁሉንም ሰው ማስወገድ ያስፈልግ ነበር።»
ማንም የተጠራ ማንም ሰው ራሱን በክርስቶስ አማኝ ብሎ የሚጠራ ከቤተ ክርስቲያን ውጪ ባሉት ላይ እንዴት እፈርዳለሁ? ትኩረት፦ «የቤተ ክርስቲያን ባልሆኑ ሰዎች ላይ እኔ አልፈድም።» በቤተ ክርስቲያን ባሉ ሰዎች እናንተ አትፈርዱምን? «በቤተ ክርስቲያን ባሉት ላይ እናንተ መፍረድ አለባችሁ»
ክርክር ትኩረት፦ «አለመስማማት»ወይም «ሙጉት» ከአማኞች ይልቅ ወደ ማያምን ዳኛ ፊት ለመቆም ወደ መንግሥት ፍርድ ቤት ለመሄድ ይደፍራልን? ጳውሎስ ክርስቲያኖች በመካከላቸው አለመስማማት ቢኖር ራሳቸው መፍታት አለባቸው ይላል። ትኩረት፦«ክርስቲያን ባልንጀራችሁን በማያምን ዳኛ ፊት አትክሰስ። ክርስቲያን ባልንጀራዎች አለመስማማታቸውን ራሳቸው መካከል መፍታት አለባቸው።» መንግሥት ፍርድ ቤት መንግሥት በአካባቢ ባለው ጉዳዮችን የሚፈርድበትና ትክክል የሆነውን የሚወስንብት አማኞች በዓለም ላይ እንደሚፈርዱ አታውቁምን? ጳውሎስ ወደ ፊት በዓለም ላይ እንደሚፈረድ ያመለክታል። በዓለም ላይ የምትፈርዱ ከሆነ በትናንሽ ጉዳዮችን መፍረድ እንዴት ይሳናችኋል? ጳውሎስ ወደ ፊት በአጠቃላይ በዓለም ላይ የመፈረድ ኃላፊነትና ችሎታ እንደሚሰጥ ይናገራል፤ ስለዚህ በትናንሽ ጉዳዮች ላይ ራሳቸው መፍረድ አለባቸው። ትኩረት፦«ለወደ ፊት በዓለም ላይ ትፈርዳላችሁ ስለዚህ ይህን ጉዳይ መፍታት ትችላላችሁ።» . በመላእክት ላይ እንደምትፈርዱ አታውቁምን? «በመላእክት ላይ እንደምትፈዱ ታውቃላችሁ» እኛ ጳውሎስ ራሱንና የቆሮንቶስ ሰዎችን ይጨምራል። በዚህ ሕይወት ጉዳዮች ላይ የበለጠ መፍረድ እንደምንችል አታውቁምን? ትኩረት፦ «ምክንያቱም በመላእክት ላይ የመፍረድ ኃላፊነትና ችሎታ ስለተሰጠን በርግጠኝነት በሕይወት ጉዳዮች ላይ መፍረድ እንችላለን።»
ለዕለታዊ ኑሮ የሚያስፈልገው ጉዳይ ላይ መፍረድ ካለባችሁ ትኩረት፦ «ስለ ዕለታዊ ህይወት ለመወሰን የተጠራችሁ ከሆነ» ወይም «በዚህ አስፈላጊ ሕይወት ላይ መፍታት ካለባችሁ» (UDB) እንዲህ ያሉ ጉዳዮችን ለምን ታስቀምጣላችሁ «እንዲህ ያሉ ጉዳዮችን መስጠት የለባችሁም» በቤተ ክርስቲያን የማያምኑ ሰዎች ጳውሎስ እነዚህን ነገሮች እንዴት እንደሚይዙ የቆሮንቶስ ሰዎችን ይገስጻቸዋል። አማራጭ ትርጉሞች 1)«እንዲያ ያሉትን ነገሮች ለመወሰን ተገቢ ያልሆኑትን አባላትን እንዲህ ያሉትን ጉዳዮች መስጠት አቁሙ» ወይም 2) «እንዲህ ያሉትን ጉዳዮች ከቤተ ክርስቲያን ውጪ ላሉ ሰዎች መስጠት አቁሙ» ወይም 3) «በሌሎች አማኞች መልካም ሆኖ ላልተቆጠሩ አባላት እንኳን እንዲህ ያሉትን ጉዳዮችን መስጠት የለባችሁም።» ላሳፍራችሁ ትኩረት፦ «ለእናንተ ውርደት» ወይም «በዚህ ጉዳይ ላይ እንዴት እንደ ወደቃችህ ለማሳየት» (UDB) በወንድሞችና እህቶች መካከል ያለ ክርክር ለመፍታት በመካከላችሁ አስተዋይ ሰው የለምን? ትኩረት፦ «በአማኞች መካከል ያለውን ክርክር የሚፈታ አንድ አስተዋይ ሰው ማግኘት ትችላላሁ።» ክርክር/ሙግት «ክርክር» ወይም «አለመስማማት» ነገር ግን እንዳለ ትኩረት፦ «ነገር ግን አሁን ባለው ሁኔታ» ወይም «ነገር ግን በዚህ ፈንታ» (UDB) አንዱ አማኝ ሌላውን ለመክሰስ በማያምን ዳኛ ፊት ለመቆም ወደ ፍርድ ቤት ይሄዳል ትኩረት፦ «እርስ በርሳቸው ክርክር ያለባቸው አማኞች የማያምን ዳኛ ስለ ጉዳያቸው እንዲፈርድላቸው ይጠትቃሉ» ይህ ጉዳይ ይቀርባል «ይህን ጉዳይ አማኝ ያቀርባል»
ሽንፈት ትኩረት፦ «ውድቀት» ወይም «ኪሳራ» መበደል አይሻልምን? መታለል አይሻልምን? ትኩረት፦«ሌሎች ቢበድሉና ወደ ፍርድ ቤት ቢወሰዱና ቢያታልሉ ይሻላል» ማታለል ትኩረት፦ «ማሳሰት» ወይም «ማሳት» የራሳችሁ ወንድሞችና እህቶች ሁሉም በክርስቶስ የሆኑ አማኞች እርስ በርሳቸው ወንድሞችና እህቶች ናቸው። ትኩረት፦ «የራሳችሁ በእምነት ባልንጀሮች ናችሁ።»
ይህን አታውቁምን? ጳውሎስ ይህን እውነት አስቀድሞ እንደሚያውቁ ያብራራል። ትኩረት፦«ይህን አስቅድማችሁ ታውቃላችሁ» አመፀኞች አይወርሱም «ጸድቃን ብቻ ይወርሳሉ» የእግዚአብሔርን መንግሥት ይወርሳሉ እግዚአብሔር እንደ ጸድቃን አይፈርድባቸውም፥ ወደ ዘላለም ሕይወት አይገቡም። ግብረ ሰዶማውያን ወንድ ከወንድ ጋር የሚተኙ ዝሙተኞች የግብረ ሰዶማዊ ልምምድ የሚያደርጉ ወንድ ሆኖ ከሌላ ወንድ ጋር የሚተኙ ሌቦች «ከሌሎች የሚሰርቁ ሰዎች» ወይም «ነጣቂዎች» ስግብግቦች ትኩረት፦ «ከሌሎቹ ይልቅ ተስገብግቦ ብዙ የሚወስዱ ሰዎች» አጨበርባሪዎች ትኩረት፦ «አታላዮች» ወይም «በእንርሱ ላይ እምነት ከጣሉባቸው ሰዎች የሚሰርቁ»(UDB) ታጥባችኋል እግዚአብሔር ንፁሕ አድርጎአችኋል ለእግዚአብሔር ተለይታችኋል/ተቀድሳችኋል ትኩረት፦ «እግዚአብሔር ለራሱ ቀድሶአችኋል» ወይም «እግዚአብሔር ቅዱሳን አድርጎአችኋል» ከእግዚአብሔር ጋር ጸድቃችኋል እግዚአብሔር ከራሱ ጋር ጻድቃን አድርጎአችኋል
«ሁሉም ተፈቅዶልኛል» ትኩረት፦ «አንዳንዶች እንዲህ ይላሉ፥'ማንኛውንም ነገር ማድረግ እችላለሁ' ወይም «ማንኛውንም ነገር ለማድረግ ተፈቅዶልኛል» ነገር ግን ሁሉም አይጠቅመኝም «ነገር ግን ሁሉ ለእኔ መልካም አይደለም.» በማናቸውም አይግዛም/ማናቸውም አይሠለጥኑብኝም ትኩረት፦ «እነዚህ ነገሮች አንዳቸውም በእኔ ላይ ጌታ ሆነው አይሠለጥኑብኝም» «ምግብ ለሆድ ነው፥ሆድም ለምግብ ነው፤» ነገር ግን እግዚአብሔር ሁለቱንም ያጠፋቸዋል ትኩረት፦ «አንዳንዶች እንዲህ ይላሉ፥ 'ምግብ ለሆድ ነው፤ሆድም ለምግብ ነው' ነገር ግን እግዚአብሔር ምግብንም ሆድንም ያጠፋቸዋል» ሆድ የሚታይ አካል ያጠፋል «ማጥፋት»
ጌታን አስነሣ
ኢየሱስን አስነሥቶ ሕያው አደርገ
የአካል ብልቶቻችሁ የክርስቶስ እንደሆኑ አታውቁምን?
እጃችንና እግራችን የአካላችን ክፍሎች እንደ ሆኑ አካላችንም የክርስቶስ አካላት፥የቤተ ክርስቲያን ናቸው። ትኩረት፦ «አካላችሁ የክርስቶስ ነው»
የክርስቶስን አካል ወስጄ ከሴተኛ አዳሪ ጋር አንድ ላድርጋውን?
ትኩረት፦«እናንተ የክርስቶስ አካል ናችሁ። የሴተኛ አዳሪ ጋር አንድ አላደርጋችሁም።»
ሊሆን አይችልም ትኩረት፡- «ይህ ሊሆን የሚገባ አይደለም!»
ይህን አታውቁምን? «ይህን አስቀድማችሁ ታውቃላችሁ።» ጳውሎስ አስቀድሞ የሚያውቁትን እውነትየገልጥላቸዋል።
ነገር ግን ከጌታጋር አንድ ሆነ ከእርሱ ጋር አንድ መንፈስ ይሆናል ትኩራት፡- «አንድ ሰው ከጌታ ጋር አንድ የሆነ ከጌታ ጋር አንድ መንፈስ ይሆናል።»
መሸሽ የአንድ ሰው በአካላዊ ሁኔታ መሸሽ ከመንፈሳዊ ሁኔታ ኀጢአትን ከመቃወም ጋር ሲነጻጸር ነው። ትኩረት፦ «ሽሽ» መተላልፍ «ማድረግ» ወይም «ማከናወን» «ሌላ ኀጢአት ከአካል ውጭ ይደረጋል» ነገር ግን ዝሙትን የሚያደርግ ግን በገዛ ሥጋው ነው የዝሙት ኀጢአት በሰው በራሱ አካል በሽታ መያዝ የሚችልበት ሲሆን፥ ነግር ግን ሌላ ኀጢአት በዚያው መንገድ አካልን አይጎደም።
አታውቁምን? «አስቀድማችሁ ታውቃላችሁ» ጳውሎስ ይህን እውነት አስቀድሞ እንድሚያቁ ያስረዳቸዋል። ሰውነታችሁ የእያንዳንዱ ክርስቲያን አካል የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ ነው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ ቤተ መቅደስ ለመለኮት የተለየ ነው እንዲሁም የመለኮትም ማደሪያ ነው። በተመሳሳይ ሁኔታ የአንድ ክርስቲያን አማኝ አካል እንደ ቤተ መቅደስ የመንፈስ ቅዱስ የሚገኝበት ነው። በዋጋ ተገዝታችኋል እግዚአብሔር ለቆሮንቶስ ሰዎች ከባርነት ነፃ እንዲወጡ ዋጋ ከፍሎላቸዋል። ትኩረት፦«እግዚአብሔር ለእናንተ ነፃነት ዋጋ ከፍሎላችኋል።» ስለዚህ ትኩረት፦ «እንግዲህ» ወይም «ይህ እውነት ስለሆን» ወይም «ከዚህ እውነት የተነሣ»
እንግዲህ ጳውሎስ በትምህርቱ አዲስ ርዕስ ያስተዋውቃል። ስለ ጻፋችሁልን ነገሮች የቆሮንቶስ ሰዎች ለጳውሎስ ለአንዳንድ ጥያቄዎች መልስ ፈልገው ደብዳቤ ጽፈውለት ነበር። ለሰው እዚህ ላይ ወንድ ወይም ሴት የትዳር ጓደኛ ይህ መልካም ነው ትኩረት፡- «ይህ ትክክልና ተቀባይነት ያለው ነው» ነገር ግን ስለ ዝሙት ምክንያት ፈተና ትኩረት፦ «ነገር ግን ሰዎች በዝሙት ፈተና ላይ እንዳይውድቁ» እያንዳንዱ ሰው የራሱ ሚስት ይኑራው እንዲሁም እያንዳንዷ ሴት ለራሷ ባል ይኑራት ብዙ ሚስት በሚያገቡ ማህበር ሰብ ግልጽ ለማድረግ፦«እያንዳንዱ ሰው አንድ ሚስት ሊኖረው ይገባል እንዲሁም እያንዳንዷ ሴት የራሷ ባል ሊኖራት ይገባል»
ስለ ገብረ ሥጋ ግንኙነት መብት ሁለቱም ባልና ሚስት ከትዳር ጓደኛቸው ጋር ሁል ጊዜ አብሮ መተኛት ይገባል።
አብራችሁ ለመተኛት እርስ በርሳችሁ አትከላከሉ ትኩረት፦ «ከትዳር ጓደኛ ጋር አብራችሁ ለመተኛት እምቢ አትበሉ» ለጸሎት ራሳችሁ ለመትጋት ተስማምታችሁ በተለይም ለጸሎት ጊዜ ለመውሰድ ለተወሰኑ ቀናት አብሮ ሳይተኙ ለማሳለፍ ይወስናሉ። በአይሁድ እምነት አንድ ለሁለት ሳምንታት ይሆናል። ራሳችሁን ማትጋት «ራሳችሁን መስጠት» እንደ ገና አንድ ሁኑ ትኩረት፦ «እንደገና አንድ ላይ ተኙ» ራሳችሁን ለመግዛት ካለ መቻል የተነሣ መቆጣጠር* ትኩረት፦ «ምክንያቱም ከጥቂት ቀናት በኋላ የግብረ ሥጋ ፍላጎታችሁን ለመቆጠጠር ከባድ ይሆናል»
ይህን እንደ ፈቃድ እንጂ እንደ ትእዛዝ አይደለም ጳውሎስ የቆሮንቶስን ሰዎችን ለአጭር ጊዜ አብሮ ከመተኛት ለጸሎት መታቀብ ይችላሉ፤ነገር ግን ይህ የተለየ ጉዳይ ነው እንጂ የሚቀጥል መስፈርት አይደለም። እንደ እኔ ቢሆን ያላገቡ (አስቀድሞ ያገቡ ወይም ያላገቡ) እንደ ጳውሎስ ያሉ ነገር ግን እያንዳንዱ ከእግዚአብሔር የራሱ ስጦታ ይኑረው እንዲሁም ሌላውም እንደዚው ይሁን ትኩረት፦ «እግዚአብሔር ለአንድ ሰው ችሎታ ይሰጣል እንዲሁም ለሌላኛው ሰው ሌላ ችሎታ ይሰጣል»
ያላገባ «አሁን ያላገባ» ይህ ያላገቡትንና ቀደም ብሎ ያገቡትን ይጨምራል። መበለት ባል የሞተባት ሴት ይህ መልካም ነው «መልካም» የሚለው ቃል እዚህ ላይ ትክክልና ተቀባይነት ያለው የሚለውን ያመለክታል። ትኩረት፦«ይህ ትክክልና ተቀባይነት ያለው ነው።» መጋባት ባልና ሚስት መሆን
ያገባ የትዳር ጓደኛ ያለው(ባልና ሚስት) መለየት የለባቸውም አብዘኛው የግሪክ ሰዎች ሕጋዊ ፍቺና እንዲሁ መለየትን አይለይም ነበር። «መለየት» ለአብዘኛው ባለ ትዳሮች ጋብቻ የማይቆይ እንደ ሆነ ማለት ነው። ከርሱ ጋር ታረቁ «ከባልዋ ጋር ያለውን ጉዳይ መፍታት አለባቸው እንዲሁም ወደ እርሱም ትመለስ» መፋታት የለባቸውም ይህ «መለየት የለባቸውም» ከሚለው ጋር ተመሳሳይ። (ከላይ ያለውን ማስታወሻ።) ሕጋዊ ፍቺ ወይም እንዲያው መለየት።
ይዘት «ፈቃድ» ወይም«መርካት» የማያምን ባል የተለየ ነው «እግዚአብሔር ያላመነውን ባል» ያላመነት ሴት የተለች ናት «እግዚአብሔር ያላመነችን ሴት ለይቶአል»
እነርሱ የተለዩ ናቸው «እግዚአብሔር »እንርሱን ለይቶአቸዋል»
በዚህ ዓይነት ጉዳይ ወንድሞች ወይም እህት ለቃል ኪዳናቸው የታሰሩ አይደለም «በዚህ ዓይነት ጉዳይ የአማኝ ባለትዳሮች ጋብቻ አስገዳጅነት የላቸውም።»
አንቺ ሴት ባልሽን ታድኚው እንደ ሆነ ምን ታውቂያለሽ? «የማያምን ባልሽን ታድኚው እንደ ሆነ ምን ታውቂያለሽ።»
አንተ ሰው ሚስትህን ታድናት እንደ ሆነ ምን ታውቃለህ «የማታምን ሚስትህን ታድናት እንደ ሆነ ምን ታውቃለህ።»
እያንዳንዱ ሰው «እያንዳንዱ አማኝ» ይህ ለአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ትእዛዜ ነው ጳውሎስ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በዚህ ሁኔታ እንዲያደርጉ አማኞችን ያስተምራል። አንድ ሰው ሲጠራ ተገርዞአልን ጳውሎስ የተገረዙትን አንድ ሰው ወደ እምነት ሲጠራ ያልተገረዘ ነውን ጳውሎስ ያልተገረዙትን ይጠቅሳል። ትኩረት፦«ላልተገረዙት፤ እግዚአብሔር ለእምነት ሲጠራችሁ ያልተገረዛችሁ ነበርን።»
በጥሪ እዚህ ላይ «ጥሪ» ወደ ሥራ ወይም የምትሳተፉበት ማኅበራዊ ደረጃን ያመለክታል። ትኩረት፦«እንደምታደርጉ ኑሩና ሥሩ።» (UDB) እግዚአብሔር ሲጠራችሁ ባርያ ነበራችሁን? ትኩረት፦ «እግዚአብሔር ለእምነት ሲጠራችሁ ባርያ ለነበራችሁ።» የጌታ ነፃ ሰዎች ይህን ነፃነት በእግዚአብሔር ይቅር ተብላችኋል ስለዚህ ከሰይጣንና ከኀጢአት ነፃ ሁኑ። በዋጋ ተገዝታችኋል ትኩረት፦ «ክርስቶስ ስለ እናንተ በመሞት ገዝቶአችኋል» ለእምነት በምንጠራበት ጊዜ «እግዚአብሔር እኛን ለእምነት በክርስቶስ ሲጠራን» እኛን --- እኛ ሁሉንም ክርስቲያኖችን ይመለከታል
እንግዲህ ያላገቡትን በሚመለከት ከጌታ ትእዛዝ የለኝም ጳውሎስ ስለዚህ ሁኔታ የሚናገር የኢየሱስ ትምህርት እንደ ሌለ ይናገራል። ትኩረት፦ «ስላላገቡ ሰዎች ከጌታ ትእዛዝ የለኝም።» የእኔ አሳብ ጳውሎስ ስለ ጋብቻ እነዚህ አሳቦች የእርሱ እንደ ሆነ እንጂ በቀጥታ ከጌታ አለመሆኑን ያሳስባል። ስለዚህ ትኩረት፦ «እንግዲህ/ስለዚህ» ወይም «በዚህ ምክንያት» ለችግር ጊዜ መፍትሔ እንዲሆን ትኩረት፦ «የሚመጣ መከራ»
ከአንዲት ሴት ጋር በጋብቻ ታስራችኋል ጳውሎስ ላገቡት ወንዶች ይናገራል። ትኩረት፦ «ያገባችሁ ከሆነ» ከዚህ ነፃ ለመሆን አትሻ ትኩረት፦ «ከጋብቻ ቃል ኪዳን ነፃ ለመሆን አትሞክሩ» ከሚስትህ ጋር በቃል ኪዳን ነፃ ወይም ያላገባህ ነህ? ጳውሎስ አሁን ላላገቡት ይናገራል። ትኩረት፦ «አሁን ያላገባህ ከሆንህ» ሚስት አትሻ ትኩረት፦ «ለማግባት አትፈልግ» መሰጠት «ተከናወነ» ወይም «ተሳትፎአል» ከእነርሱ ለመለየት እወዳለሁ ትኩረት፦ «ከእነርሱ ጋር እንድትሆን አልወድም»
ጊዜው አጭር ነው ትኩረት፦ «ጥቂት ጊዜ አለ» ወይም «ጊዜው ተጋባዶአል» ማልቀስ «መጮህ» ወይም «በእንባ ማዘን» ከዓለም ጋር የሚተባበሩ ትኩረት፦ «በየቀኑ ከማያምኑ ጋር የሚተባበሩ» ከዚህ ጋር ምንም እንደ ሌለ ትኩረት፦ «ከማያምኑ ጋር ምንም ግንኙነት እንደ ሌለ» የዚህ ዓለም አሠራር መጨረሻ ደርሷል ይህ ዓለም በሰይጣን ሥር ከመሆኑ የተነሣ ይህ ዓለም በአጭር ጊዜ ያልፋል።
ከጭንቀት ነፃ መሆን ትኩረት፡- «ጸጥ ማለት» ወይም ያለ ጭንቀት» ስለ አንድ ነገር ትኩረት መስጠት «በአንድ ነገር ማተኮር» እርሱ ተከፍሏል ትኩረት፦ «እግዚአብሔርን ለማስደሰት እንዲሁም ሚስቱን ለማስደሰት ይፈልጋል»
እጥረት «ሸክም» ወይም «ገደብ» ለዚህ ተሰጥቶ ሊሆን ይችላል «ትኩረት መስጠት ይችላል»
አጠቃላይ መረጃ አንዳንድ ሰዎች ጳውሎስ ያላገቡ ሰዎች ለማግባት ስለሚፈልጉ ሴቶች እንደ ሚናገር ያስባሉ (see ULB and UDB። ሌሎች ደግሞ ጳውሎስ የሚናገረው ስላላገቡ ሴቶች አባቶች እንደ ሆነ ያስባሉ (በዚህ ማስታወሻ ያሉትን አማራጭ ትርጉሞችን ተመልከት)። በአክብሮት አለመያዝ «ቸር አለመሆን» ወይም «አለማክበር» እጮኛውን አማራጭ ትርጉሞች 1)«ሊያገባት ተስፋ የሰጣት ሴት» ወይም 2)«ድንግል የሆነች ልጃ ገረድ።» እጮኛ አንድ ሴት እና አንድ ወንድ ለጋብቻ የተስማሙበት ፍላጎቱ በጣም ከፍተኛ አማራጭ ትርጉሞች 1) ስለ ወስባዊ ፍላጎቱ (UDB) ወይም 2) «ምክንያቱም ሴቷ ለማግባት የዕድሜ ብቁነት» ያግባት አማራጭ ትርጉሞች 1)«እጮኛውን ያግባት»(UDB) ወይም 2) «ሴት ልጁ ለጋብቻ ይፍቀድ» ላለማግባት ከወሰነ አማራጭ ትርጉሞች 1)«ለማግባት ፍላጎት እንደ ሌለ ከወሰነ» (UDB) ወይም 2) «እንድታገባ ሴት ልጁን የማይፈቅ ከሆነ» እርስዋን በለማግባቱ መልካም አደረገ አማራጭ ትርጉሞች 1) «እርስዋን ላለማግባት የሚያደርገው ውሳኔ መልካም ነው» (UDB) ወይም 2)«ያላገባችውን እንዳታገባ ቢያቆያት መልካም ነው።» እጮኛውን ያገባል አማራጭ ትርጉም፦ «ሴት ልጁ ለጋብቻ ይሰጣታል» ለማግባት አይመርጥም አማራጭ ትርጉም፦ «ሴት ልጁን ለጋብቻ አይሰጥም»
በሕይወት ካለ «እስከ ሞት ድረስ» የፈለገችውን ትኩረት፦ «ማንንም የፈለገችውን» በጌታ ትኩረት፦ «አዲሱ ባል አማኝ ከሆነ» ፍርዴ «የእግዚአብሔርን ቃል መረዳቴ» ደስተኛ የበለጠ ተስማምቶአል፤ የበለጠ ደስተኛ እንዳለ ይኖራል ትኩረት፦ «ሳያገባ ይኖራል»
እንግዲህ ስለ ጳውሎስ የቆሮንቶስ ሰዎች ወደ ጠየቁበት ጥያቄ መሸጋገሪያ እንዲሆን ይህን ሐረግ ይጠቀማል። ለጣዖት የተሠዋ አህዛብ ለአምልኮአቸው እህል፥ዓሣ፥ ወፍ፥ ወይም ሥጋ ለአማልክት ይሠዋሉ። ካህናቱም የመሥዋዕቱን ከፊል በመሠዊያ ላይ እንዲቃጠል ያደርጋሉ። ጳውሎስ የሚናገረው ለሚያመልኩት ወይም በገበያ ስለሚሸጠው ቀሪው ክፍል ነው። «ሁላችንም ዕውቀት እንዳለን» እናውቃለን ጳውሎስ አንዳንድ የቆሮንቶስ ሰዎች ካሉት ይህን ሐረግ ይጠቅሳል። ትኩረት፡- 'ሁላችን ዕውቀት አለን' ራሳችሁ እንደምትሉ «ሁላችን እናውቃለን።» ትዕቢት «አንድ ሰው ይታበያል» ወይም «አንድ ሰው ራሱን ከሌላ የተሻለ እንደሆን ያስባል» አንድ ነገር እንደሚያውቅ ያስባል «ማንኛውንም ነገር እንደሚያውቅ ያምናል» ይህ ሰው በእርሱ ዘንድ ይታወቃል «እግዚአብሔር ይህን ሰው ያውቃል» (ተመልከት፦ )
እናውቃለን «እኛ» ማለት ጳውሎስና የቆሮንቶስ ሰዎች የዚህ ዓለም «ጣዖት ምንም እንደ ሆን እናውቃለን» ጳውሎስ አንዳንድ የቆሮንቶስ ሰዎች ከተጠቀሙት ይህን ሐረግ ይጠቅሳል። ትኩረት፦ «ራሳችሁ እንደምትሉ፥'ጣዖት ኀይል እንደሌለ ወይም ለእኛ ትርጉም የለም' እንደምትሉ እናውቃለን» ጣዖታትና ጌቶች ጳውሎስ በብዙ ጣዖቶች አያምንም ነገር ግን አይዛብ በጣዖታት እንደሚያምኑ ያውቃል። እኛን ይህ «እኛን» የሚለው ጳውሎስና የቆሮንቶስ ሰዎችን ነው። ለእኛ አለን «እናምናለን»
እያንዳንዱ ሰው አንዳንዶች «ሁሉም ሰዎች» ከሁሉም ሰዎች የተወሰኑ ክፍሎች የተበላሹ «የጠፉ» ወይም «የተጎዱ»
ምግብ ወደ እግዚአብሔር አያደርስም «ምግብ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን አያስገኝም» ወይም «የምንበላው ምግብ እግዚአብሔርን ደስ አያሰኝም ደካማ የሆነ ሰው በእምነታቸው ብርቱ ያልሆኑ ለመብላት የሚደፍሩ «ለመብላት የበረታቱ»
ደካማ ወንድም ወይም እህት ይጠፋሉ ወንድም ወይም እህት በእምነታቸው ያልበረቱ እምነታቸው ይፈተናል ወይም እምነታቸውን ያጣሉ። ስለዚህ «ከዚህ መጨረሻ መመሪያ የተነሣ» ምግብ ምክንያት ከሆነ «ምግብ ይህን የሚያስከትል» ወይም «ምግብ የሚያደፋፍር ከሆነ»
ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ በቋንቋችሁ የዚህን ደብዳቤ ፀሐፊ ለማስተዋወቅ ምናልባት የተለየ መንገድ መንገድ መጠቀም ያስፈልጋችሁ ይሆናል። AT: "እኔ ጳውሎስ፥ ይህንን ደብዳቤ ፅፌያለሁ።" ወንድማችን በአዲስ ኪዳን፥ሐዋርያት ብዙውን ጊዜ ለክርስቲያን ወዳጆች "ወንድም" የሚል ቃል ይጠቀማሉ፥ምክንያቱም አማኞች ሁሉ በክርስቶስ እግዚአብሔር የሰማይ አባት በሆነበት የአንድ መንፈሳዊ ቤተሰብ አባላት ስለሆኑ ነው። አካይያ ይህ የሮም አውራጃ መጠሪያ ሲሆን በአሁኑ ዘመን ግሪክ ተብሎ የሚጠራው ደቡባዊ ክፍል ነው። ፀጋና ሰላም ለናንተ ይሁን "ለናንተ" የሚለው ቃል የሚያሳየው የቆሮንቶስ ቤተክርስትያንን ህዝብ እና በዚያ የሚገኙትን ክርስቲያኖች ነው። ይህ ጳውሎስ በደብዳቤዎቹ የሚጠቀመው የተለመደ ሰላምታ ነው።
አምላክና አባት "አምላክ የሆነው አባት" የምህረት አባት፥የመፅናናት ሁሉ አምላክ እነዚህ ሃረጎች አንድን ነገር በተመሳሳይ መንገዶች ይናገራሉ። "አባት" እና "አምላክ" የሚሉት ቃላት እግዚአብሔር "የሚሰጥ" ወይም "ምንጭ" መሆኑን የሚገልፁ ሲሆን ምክንያቱም እግዚአብሔር የነገሮች ሁሉ ምንጭ ስለሆነ ነው። AT: "የምህረት እና የመፅናናት ሁሉ ምንጭ" በመከራችን ሁሉ ያፅናናል እዚህ ላይ "እኛ" እና "የእኛ" የሚሉት ቆሮንቶሶችን ያጠቃልላል።
የክርስቶስ መከራ በእኛ ላይ እንደበዛ "ክርስቶስ ስለእኛ በብዙ መከራ እንደተቀበለ" ነገር ግን መከራን ብንቀበል ጳውሎስ ከቆሮንቶስ ሰዎች ውጪ እነርሱም የተቀበሉትን መከራ ይገልፃል። የእናንተ መፅናናት "መፅናናት ትለማመዳላችሁ"
እንድታውቁ እንወዳልን "እንድታውቁ እንፈልጋለን" ለመኖር ተስፋ እስክንቆርጥ "ተስፋ እስክንቆርጥ" የሚለው ቃል የሚያሳየው የሃዘን ስሜትን ነው። "በሃዘን መዋጥ" ከአቅማችን በላይ ከብዶን ጳውሎስ እና ጢሞቲዎስ የተሰማቸውን የሃዘን ስሜት የሚያነፃፅሩት ልክ መሸከም እንደሚገባቸው ከባድ ሸክም ነው። (See:
ሞት ተፈርዶብን ነበር
ሞት ከተፈረደበት ሰው ጋር ነው። AT: "ሞት እንደተፈረደበት አይነት ሰው በተስፋ መቁረጥ ውስጥ ነበርን"
በእግዚአብሔር እንጂ
"እምነታችንን ልናደርግ" የሚሉት ቃላት ከዚህ ሃረግ ውስጥ ወጥተዋል። AT: "ነገር ግን እምነታችንን በእግዚአብሔር እንድናደርግ"
ሙታንን በሚያስነሳ
"የሞተውን ወደ ህይወት እንደሚመልስ"
ብርቱ ጥፋት
ጳውሎስ እና ጢሞቲዎስ የተሰማቸውን የሃዘን ስሜት የሚያነፃፅሩት ከብርቱ ጥፋት እና ከከፋ አደጋ ጋር ነው። (UDB) AT: "ተስፋ መቁረጥ።"
በእናንተም ድጋፍ እርሱ ስራውን ይሰራል "እናንተ የቆርንቶስ ሰዎች ሆይ፥እናንተ ለእኛ ስትፀልዩ እግዚአብሔር ደግሞ ከአደጋ ያድነናል።
በህሊናችን ምስክርነት ጳውሎስ እና ጢሞቲዎስ ለራሳችው ሃሳቦች እና ድርጊቶች የተሰጠው ማረጋገጫ። ምድራዊ ጥበብ "ሰዋዊ ጥበብ" ልታነቡትና ልትረዱት የማትችሉትን አንዳችም ነገር አንፅፍላችሁም AT: "የፃፍንላችሁን ሁሉ ልታነቡትም ሆነ ልትረዱት የምትችሉትን ነው። እንዲሁ በናንተ እንመካለን፡ ትኩረት፡ "እናንተ የመመካታችን ምክንያቶች ናችሁ"
ስለዚህ ርግጠኛ ስለነበርሁ ይህ ጳውሎስ ለቆሮንቶሶች አስቀድሞ የሰጠውን አስተያየት ያሳያል። ወደ ይሁዳ እንደምትልኩኝ "ወደ ይሁዳ በማደርገው ጉዞ እንደምታግዙኝ"
ይህንን ሳስብ የወላወልኩ ይመስላችኋልን? ጳውሎስና ጢሞቲዎስ ይህንን ጥያቄ የሚጠቀሙት ውሳኔያቸው ትክክል እንደሆን ለማሳየት ነው። ትኩረት፡"በዚህ መንገድ ሳስብ፥በውሳኔዬ እተማመናለሁ"
የወላወልኩ ይመስላችኋልን? "ርግጠኛ አልነበርሁምን?" ወይስ በአንድ ጊዜ እንደ ሰው መስፈርት "አዎን፥ አዎን" እና "አይደለም፥አይደለም" በማለት አቀድኩን? ጳውሎስ ለታማኝነቱ መከላከያ ያቀርባል። ትኩርት፡ "ነገሮችን የማቅደው እግዚአብሔር እንዳቅደው እንደሚፈልገው ነው። መልሴ እውነት እስከሆነ ድረስ ምላሼ አዎን ወይም አይደለም እላለሁ።"
የእግዚአብሔር ልጅ ይህ የኢየሱስ አስፈላጊ መጠሪያ ሲሆን ከእግዚአብሔር ጋር ያለውን ግንኙነት የሚገልፅ ነው። (ተመልከት፡
"አዎን" እና "አይደለም" አልነበረም ይህ ኢየሱስ እንዴት ጥያቄዎችን ይመልስ እንደነበር ነው። ትኩረት፡"እዎን" እና "አይደለም" በማለት ሁለት መልስ አይመልስም ነበር። በእርሱ "አዎን" ናቸው "በእርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስ ክርስቶስን ነው።
ማህተሙን ያደረገብን "ማህተሙን" የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ማረጋግጫ ያመለክታል። ትኩረት፡ "ማረጋገጫ የሰጠን"
እግዚአብሔር ምስክሬ ነው "ምስክሬ ነው" የሚለው ሃረግ የሚያመለክተው አንድ ሰው ሙግቱን ለመርታት ሲል ያየውን ወይም የሰማውን ሲናገር ነው። ትኩረት፡ "የምናገረው ነገር እውነት መሆኑን እንዲያሳይ እግዚአብሔርን እጠይቃለሁ" በእምነታችሁ ፀንታችሁ እንድትቆሙ "እንድትቆሙ" የሚለው ቃል አንድ የማይለወጥ ነገርን ያሳያል። ትኩረት፡"በእምነታችሁ ፀንታችሁ ኑሩ"
በበኩሌ "የወሰንኩት ራሴ ነኝ" ላስከፋችሁ ትኩረት፡ "የምታደርጉትን በብርቱ ተቃውሜያለሁ" ባስከፋችሁ እንኳ ሊያስደስተኝ የሚችለው ያው ያስከፋሁት ሰው አይደለምን? ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ሰዎች ደስ እንዳሰኙት ከነገራቸው በኋላ ቢጎዳቸው ግን ሁለቱንም የሚያስከፋ ያስታውቃቸዋል። ትኩረት፡ "ባስከፋችሁ ደስ ስለማትሰኙ እኔም አልደሰትም"
እንዳያሳዝኑኝ ነው ጳውሎስ እዚህ ጋር የስሜት ጉዳት ስላደረሱበት የተወሰኑ የቆሮንቶስ አማኞች ይናገራል። ትኩረት፡"በእነርሱ ድርጊት እንዳልጎዳ" በታላቅ ጭንቀት፥ በልብ መናወጥ እንዲሁም በብዙ እንባ እነዚህ ሃረጋት የጳውሎስን ታላቅ ሃዘን ያሳያሉ፤ ይህንንም የፃፈው ለቆሮንቶስ ሰዎች ባለው ፍቅር በትልቅ ችግር ሆኖ ነው። ትኩረት፡ "ትልቅ ችግር ሊገጥመኝ የቻለው ታላቅ ሃዘን ስለገባኝ ሲሆን የዚህም መነሾ ለናንተ ካለኝ ሃላፊነት የተነሳ ነው።"
በተወሰነ መልኩ "በጥቂቱ" የደረሰበት ቅጣት "ያለበቂ ርህራሄ" ወይም "በበዛ ጭካኔ" በብዙ ሐዘን እንዳይዋጥ ይህ ማለት ለበዛ ሃዘን የበረታ የስሜት ምላሽ ያስፈልጋል ማለት ነው።
ፍቅራችሁን በይፋ እንድታረጋግጡለት ይህ ማለት ወደ አማኞች ህብረት ተመልሶ ሲመጣ አቀባበል ማድረግ ማለት ነው። ትኩረት፡"በጋራ በምትሰበሰቡብት ጊዜ ቤተሰብ እንደምትወዱት ያህል አሁንም እንደምትወዱት አስታውቁ" በሁሉ ነገር ታዛዦች ይህ የሚያመለክተው ሁለቱንም ነገሮች ማለትም አንድን ሰው ለበደሉ መቅጣትና ከዚያም ይቅር ማለትን ነው። ትኩረት፡"እንድታደርጉት እንዳስተማርኳችሁ በሁሉ ነገር ታዛዦች ናችሁ"
ይቅርታ የማደርግለት * ስለ እናንተ ስል ነው
ስሜት ሊስጡ የሚችሉት ትርጉሞች 1) "ከእኔ ውስጥ ከሚውጣው ፍቅር የተነሳ ይቅር ብዬዋለሁ" (UDB) ወይንም 2) "ለናንተ ጥቅም ይቅር ተብሏል።" ምክንያቱም የርሱን እቅድ አንስተውምና ትኩረት፡ "እቅዱን ስለምናውቅ ነው" (ተመልከት፡
በር ተከፍቶልኝ ነበር የተከፈተ በር አንድን ሰው አልፎ እንዲራመድ እንደሚያደርገው ሁሉ ጳውሎስም በጥሮአዳ የወንጌልን መልዕክት እንዲያካፍል እድል አግኝቶ ነበር። ትኩረት፡ "እድልን ተስጥቶኝ ነበር" ወንድሜን ቲቶን ብዙውን ጊዜ ጳውሎስ በአገልግሎቱ ውስጥ የሚካፈሉትን ሌሎች ሰዎች በክርስቶስ ወንድም በማለት ይጠራል። እነርሱን ትቼ "ስለዚህም የጥሮአዳ ሰዎችን ትቼያቸው ሄድኩ"
በድል ለሚመራን ጳውሎስ ክርስቶስን ድልን እንደሚያቀዳጅ የጦር መሪ ይገልፀዋል። ትኩረት፡ "ድልን ይሰጠናል።" (ተመልከት፡ ጣፋጭ የእውቀት ሽታ "መልካም የእውቀት ሽታ።" ጳውሎስ "ጣፋጭ ሽታ" ሲል ደስ የሚያሰኝ እውቀትን ያመላክታል። ትኩረት፡"አስደሳች እውቀት" የክርስቶስ ጣፋጭ ሽታ "መልካም የክርስቶስ ሽታ" ጳውሎስ "ጣፋጭ ሽታ" የሚለውን ሃርግ ሲጠቀም አስደሳች እውቀት የሚለውን እንዲያመለክት ነው። ትኩረት "የክርስቶስ አስደሳች እውቀት" (ተመልከት፡
ለሞት የሚሆን የሞት ሽታ
ለህይወት የሚሆን የህይወት ሽታ
"ሽታ" የሚለው ቃል የሚያሳየው ክርስቶስን ስለማወቅ ነው። በመንፈስ ህያው የሆኑ ሰዎች፥ የክርስቶስ እውቀት ልክ እንደ ጣፋጭ የመዓዛ ሽታ ነው። ትኩረት፡"የህይወት እውቀት ሽታ ለህያዋን ሰዎች ነው"
ለነዚህ ነገሮች የበቃ ማነው?
ጳውሎስ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ክርስቶስን ማወቅ ከእግዚአብሔር የሚሰጥ እንጂ ማንም የሚገባው ሆኖ እንዳልሆነ ለማሳየት ነው። ትኩረት፡"እነዚህ ነገሮች የሚገባው እንድም ሰው የለም።"
በቅን ልቦና
"እውነተኛ ፍላጎቶች"
በክርስቶስ* እንናገራለን
"የምንናገረው በክርስቶስ ባለን እምነት ነው"
ራሳችንን እንደገና ልናወድስ እንጀምራለንን? ጳውሎስ ይህን ሲናገር ራሳቸውን ከሌሎቹ የተሻሉ አድርገው እንደማይመለከቱ ለማስታውቅ ነው። ለናንተም ሆነ ከእናንተ የድጋፍ ደብዳቤ ያስፈልገን ይሆን? ጳውሎስ የሚለው ቆሮንቶሶች ስለ ጳውሎስም ሆነ ስለጢሞቲዎስ መልካም ስም አስቀድመው አውቀዋል። የድጋፍ ደብዳቤያችን ጳውሎስ እና ጢሞቲዎስ ለቆሮንቶስ ሰዎች ያላቸው ፍቅር ቤተ ክርስቲያን ጳውሎስ እና ጢሞቲዎስ የታመኑ መሆናቸውን ከሚያሳየው የድጋፍ ደብዳቤ ጋር ይንፃፀራል። በእኛ የቀረባችሁ የክርስቶስ መልዕክት ከመሆናችሁም በላይ በህያው የእግዚአብሔር መንፈስ እንጂ*፤በሰዎች የልብ ፅላት ላይ እንጂ ጳውሎስ እዚህ ጋር የሚናገረው በቆሮንቶስ ያሉ ሰዎች ልክ እንደ ደብዳቤ ስለ ምሳሌነታቸው የሚነገር ጳውሎስ እና ጢሞቲዎስም ያካፈሉት የክርስቶስ መልዕክትም በመንፈስ ቅዱስ ሃይል ለውጧቸው አሁን ምን አይነት ሰዎች እንደሆኑ ነው። በሰዎች የልብ ፅላት ላይ እንጂ በድንጋይ ፅላት ላይ ያልተቀረፃችሁ ናችሁ "ድንጋይ" የሚለው ቃል ለማይለወጥ ነገር ስዕላዊ መግለጫ ነው። "በሰዎች የልብ" የሚለው ሃረግ ጥቅም ላይ የዋለው ለስላሳ እና የሚለወጥ በመሆኑ ነው። ፅላት እነዚህ ጠፍጣፋ ለፅህፈት ስራ የሚያገለግሉ ከድንጋይ ወይም ከሸክ ላ የሚሰሩ ነገሮች ናቸው።
2ኛ ቆሮንቶስ 3፡4-6
ይህ መታመን "ይህ" የሚለው ቃል ጳውሎስ እና ጢሞቲዎስ ክርስቶስን ማወቅ በቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ህዝብ ውስጥ ያመጣውን ለውጥ እንዴት እንደተገነዘቡት ያመለክታል። አንዳች ችሎታ፡ "በራሳችን ብቃት ያለን" ብቃታችን "የእኛ መስፈርት" የፊደል ሳይሆን የመንፈስ ጳውሎስ "ፊደል" የሚለውን ቃል ሲጠቀም የብሉይ ኪዳንን ህግጋት ለማመላከት ሲሆን በዚያም ፊደላት ቃልን የሚመሰርቱበት ነው። "የፊደል ኪዳን" የሚለው ሃረግ የብሉይ ኪዳን እያንዳንዱ ህግ ማለት ነው። ትኩረት፡ "ህግን በመታዘዝ ሳይሆን የመንፈስ ቅዱስን ስጦታ በመቀበል ነው።" ፊደል ይገድላል ይህ ሃረግ የሚለው የብሉይ ኪዳንን ህግጋት በፍፁምነት ለመታዘዝ መሞከር ወደ መንፈሳዊ ሞት የሚመራ ውድቀት ያድርሳል።
የመንፈስ አገልግሎት እጅግ በክብር አይልቅምን? በመንፈስ ቅዱስ ውስጥ ያለው ክብር በሙሴ ህግ ውስጥ ካለው ክብር እጅግ ይበልጣል። ትኩረት፡"ምክንያቱም* የመንፈስ ቅዱስ ስራ የበለጠ ነውና።"
በፊደላት * የተቀረፀው
"በፊደላት የተቀረፀው" የሞት አገልግሎት * የመንፈስ አገልግሎት
ጳውሎስ "የ አገልግሎት" የሚለውን ሃረግ የሚጠቀመው እግዚአብሔር በህግ አማካኝነት የሰጠውን ሞት ወይም በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት የሰጠውን ህይወት አመላካች ነው። ትኩረት፡ "ሞት የሚያስከትለው መንገድ * መንፈስ ቅዱስ መንገድ የሚመጣው።"
የኩነኔ አገልግሎት ይህ ሀረግ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠውን ህግ ነው። የሚያነጣጥረውም የሰውን ለእግዚአብሔር አለመታዘዝ ሲሆን፥ውጤቱም የሰውን ልጅ ለሞት ፍርድ መዳረግ ነው። የፅድቅ አገልግሎት ይህ ሀረግ የሚያመለክተው በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት የተሰጠውን የይቅርታ መልዕክት ነው። የሞትን ፍርድ እንደሚያመጣው ህግ ሳይሆን ይቅርታን እና አዲስ ህይወትን ያስገኛል። በክብር ይብዛ የክርስቶስ የፅድቅ አገልግሎት ከህግ ክብር ይልቅ እጅጉን የከበረ ነው። በርግጥም ቀድሞ * የነበረው
"የነበረው" የሚለው ቃል የሙሴን ህግ አመላካች ነው። ይበልጥ "ያ የተሻለ ነው" አላፊው "ዓላማውን ፈፅሟል"
የሚያልፈውን ክብር፡ የእግዚአብሔር ክብር ብርሃን በሙሴ ፊት ላይ ነበርና ሙሴ እስራኤላውያን በፊቱ ላይ የሚደበዝዘውን ክብር እንሳያዩ ብሎ መሸፈኛ ፊቱ ላይ ያደርግ ነበር። ትኩረት፡ "ከሙሴ ፊት ላይ እየደበዘዘ የሚሄደው የእግዚአብሔር የክብሩ ብርሃን"
የእነርሱ "እስራኤላዌያን" ያው መሸፈኛ አይነርግብ ፊትን እንደሚሸፍን፥ጳውሎስም እዚህ ጋ መንፈሳዊ አይነርግብ አይሁድን የእግዚአብሔርን መልዕክት እንዳይረዱ እንደሚከለክላቸው ይናገራል። የሙሴ ህግ ሲነበብ ይህ በሙሴ አማካኝነት የተፃፉትን መፃህፍት ያመላክታል። ትኩረት፡ "የሙሴ ፅሁፎች በተነበቡ ጊዜ ሁሉ" (ተመልከት፡ ወደ ጌታ መለስ ሲል "መለስ" የሚለው ቃል የአስተሳሰብ ለውጥን የሚያመለክት ነው። ትኩረት፡ "ራሳቸውን ከማመን ጌታ ወደ ማመን መለወጥ" መሸፈኛው ይነሳል "መሸፈኛ" የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን መልዕክት መረዳት አለመቻልን ያሳያል። "ይነሳል" ሲልም በዚህ ጊዜ ደግሞ የመረዳት ችሎታ ይሰጣቸዋል ማለት ነው።
ባልተሸፈነ ፊት የጌታን ክብር እያየን የእንድ ሰው ፊት መሸፈኛ ሲነሳለት በግልፅ ማየት የሚችል ሲሆን መረዳት መቻልን ያመላክታል። "እያየን" የሚለው ቃል አንድን ነገር መረዳትን ያመለክታል። እርሱን ወደሚመስል ከጌታ ክብር ጋር የሚመሳሰል ክብር ወይንም የእግዚአብሔርን ክብር የሚያሳይ ነገር ከአንድ ክብር ደረጃ ወደ ሌላ ክብር ደረጃ "ከእንድ የክብር መጠን ወደ ሌላ የክብር መጠን"
እኛ፡ "እኛ" ለሚለው ለዚህ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉ 1) ጳውሎስ እና የአገልግሎት ቡድኑ ወይም 2) ጳውሎስ እና ሌሎች ሐዋርያቶች ወይም 3) ጳውሎስ እና የቆሮንቶስ አማኞች ይህ አገልግሎት ስላለን እንዲሁም ምህረት እንደተቀበልን፡ እነዚህ ሁለቱም ሃረጎች የሚያመላክቱት እግዚአብሔር እርሱን እንድንመስል በመለወጥ ምህረቱን በማሳየት እንዴት እንዳገለገለን ነው። አሳፋሪ እና ድብቅ እነዚህ ሁለት ቃላት አንድ አሳብን ይገልፃሉ። ትኩረት፡ "ድብቅ አሳፋሪ" የተንኮል ህይወት፡ "በማታለል መኖር" የእግዚአብሔርንም ቃል ያለ አግባብ አንጠቀምበትም፡ ይህ ሃረግ አንድ አዎንታዊ ሃሳብ ለመግለፅ ሁለት አሉታዊ ሃሳቦችን ያነሳል። ትኩረት፡"የእግዚአብሔርን ቃል በትክክል እንጠቀማለን። በእግዚአብሔር ፊት፡ እግዚአብሔር የፀሐፊውን እውነተኛነት የሚረዳበት ሁኔታ እግዚአብሔር እነርሱን ከሚያይበት ጋር ተመላክቷል።
ወንጌላችን የተሸፈነ ቢሆን፥የተሸፈነው * ብቻ ነው፡
"የተሸፈነው የሚለው ቃል ለመረዳት የማይቻል ማለት ነው። አንድ ነገር ከተሸፈነ ሊታይ የማይችል ነው ማለት ነው። የማይታይ ነገር መረዳት ከማይቻል ነገር ጋር እኩል ነው። የዚህ ዓለም አምላክ፡ ይህ ሃረግ የሚያመለክተው ሰይጣንን ነው። የእንግሊዝኛ ትርጉሞች ሃሰተኛ አማልክትን ለማመልከት ትንሹን "ጂ" ይጠቀማሉ። ኣሳውሮታል፡ ትኩረት፡"ከመረዳት ከለከላቸው" ብርሃን፡ "ብርሃን" የሚለው ቃል እውነትን ያመለክታል።
ክርስቶስ ኢየሱስ ጌታ እንደሆነ እንጂ * የእናንተ አገልጋዮች ነን፡
ይህ የዕብራዊያን ፀሐፊ እንዲህ በማለት የፃፈውን ያሳያል። ትኩረት፡"ክርስቶስ ጌታ እንደሆነ እና ለጥቅማችሁ እንደምንሰራ እናውጃለን።" ስለ ኢየሱስ ስንል፡ ትኩረት፡ ለኢየሱስ ክብር ለማምጣት በጨለማ ውስጥ ብርሃን ይብራ፡ ብርሃን መረዳትን ያመላክታል። ትኩረት፡ "ሰዎች ከዚህ ቀደም ያላስተዋሉትን ሲያስተውሉ" አበራልን፡ "አበራልን" የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን የብሬሃን ፈጣሪነት እና መረዳትን ሰጪነት አመላካች ነው።" በልባችን ውስጥ፡ "ልብ የሚለው ቃል ሰው በራሱ እውነት ነው ብሎ የሚረዳውን ስፍራ አመላካች ነው። ትኩረት "ለእኛ"
ይህ ሃብት፡ ፀሐፊው በኢየሱስ ክርስቶስ ፊት ያለውን "የእግዚአብሔር እውቀት ክብር" ያመለክተናል።" በሸክላ ዕቃ፡ ፀሐፊው ይህንን ሃረግ የሚጠቀመው ለሰው ልጅ ሰውነት ነው። በሁሉ መንገድ መከራን እንቀበላለን፥ሆኖም በዚያ አንዋጥም። እናመነታለን ነገር ግን ተስፋ በማጣት አንረበሽም። ቢሆንም ግን ተረስተን አንቀርም፡ እነዚህ ሃረጋት የሚያመላክቱት በተግዳሮት ውስጥ ያለ ነገር ግን ያልተሸነፈ ሰውን ነው። የእርሱን ሞት ሁልጊዜ በሰውነታችን እንሸከማለን፡ "የኢየሱስ ሞት" የሚለው ሃረግ የሚያመለክተው ኢየሱስ ለሰው ልጆች ሃጢያት ማስተሰረያ የመሞቱን መረዳት ነው። ትኩረት፡ "ሁልጊዜ የኢየሱስን ሞት እውቀት በሰውነታችን እንሸከማለን።" የኢየሱስ ህይወት በሰውነታችን እንዲገለጥ፡ "በሰውነታችን" የሚለው ቃል አማኞች በኢየሱስ የሚኖሩትን አኗኗር የሚያሳይ ነው። (ተመልከት፡
2ኛ ቆሮንቶስ 4፡11-12 እኛ ህያዋን የሆንን፡ ጳውሎስ በዚህ የሚያመለክተው በክርስቶስ አምኖ ጌታን የሚሰብክ ፥በሞት ያልተለየን ማንኛውንም ሰው ነው። ታልፈን እንሰጣለን፡ "አደጋ ውስጥ" የኢየሱስ ህይወት * እንዲገለጥ፤፡
ይህ ሃረግ ቀጣይ የሆነውን የኢየሱስ ህይወት የሚያመላክት እና ለዕብራውያን ፀሐፊም ምን ማለት እንደሆነ የሚያሳይ ሲሆን በተጨማሪም እምነታቸውን በክርስቶስ ጌታ ላይ በማድረጋቸው ምክንያት እስከ ሞት ድረስ አደጋ ውስጥ የከተቱትን አማኞች ያጠቃልላል። ትኩረት፡ "እምነታችን ኢየሱስ ከሞት እንደተነሳ እና የዘላለም ህይወት እንደሚሰጠን ይረጋገጥ ዘንድ ነው።" በሰብዓዊ ሰውነቶቻችን፡ በዚህ ማብራሪያ እንደሚታየው [2CO 4:10] ሞቱ በእኛ ይሰራል፡ ጳውሎስ ሞት ስራ እንደሚሰራ አድርጎ ያሳያል። ይህም ሞት የሚያስፈራቸው ሰዎች በሌሎች ላይ ግን አዎንታዊ ውጤት እንደሚኖራቸው ነው። ህይወቱም በእናንተ ይሰራል፡ ጳውሎስ ህይወት ስራ እንደሚሰራ አድርጎ ያሳያል። ይህም የዘላለም ህይወት እውቀት ሰዎች በአይሁድ እማኞች ኑሮ ላይ አዎንታዊ ውጤት እንደሚኖረው ነው። (ተመልከት፡
ሁላችንም አንድ አይነት፡ "ሁላችንም" የሚለው ቃል ጳውሎስን ፥ጢሞቲዎስን እና የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያንን ያመለክታል። አንድ አይነት የእምነት መንፈስ፡ "ተመሳሳይ የእምነት እሳቤ" "መንፈስ" የሚለው ቃል አንድ ሰው የሚያስብበትንና የሚወስንበትን መንገድ ያሳያል። ጳውሎስ እና ጢሞቲዎስ እያሉ ያሉት እግዚአብሔርን የመታመናቸው ዝንባሌ ከቆሮንቶሶች ጋር ተመሳሳይ ነው ማለት ነው። አመንሁ ስለዚህም ተናገርሁ፡ ይህ ቃል ከንጉስ ዳዊት የተጠቀሰ ነው። ከናንተም ጋር እንዲያመጣን፡ "እንዲያምጣን" የሚለው ቃል ውስጥ ቆሮንቶሶችን አይጨምርም። ምስጋና፡ መልካሙ አምላክ ያደረገውን ማሰብና ማመስገን
ስለዚህም ተስፋ አንቆርጥም፡ ትኩረት፡ "ስለዚህ እንበረታታለን" (ተመልከት፡
ውጫዊው ማንነታችን እየደከም ቢመጣም፡ ይህ ሃረግ የጳውሎስን እና የጢሞቲዎስ ውጫዊ ገፅታን ያሳያል። '"እየደከመ" የሚለው ቃል የሚያሳየው ጤናማ ገፅታ እያጣ የመጣን የአንድን ሰው ሁኔታ ነው። ውስጣዊው ማንነታችን ዕለት በየዕለት ይታደሳል፡ "ውስጣዊ" የሚለው ቃል የሰውን ማሰቢያ ውስጣዊ ማንነት አመላካች ነው። "ይታደሳል" የሚለውም ቃል እሳቤዎች እንደገና አዎንታዊ መልክ እንደሚይዙ ያሳያል። መለኪያ ለሌለው፥ ለላቀው ዘላለማዊ ክብር፡ ጳውሎስ እና ጢሞቲዎስ የሚጥብቃቸው ክብር ከእቅም በላይ ከሆነ ክብደት ጋር ተነፃፅሯል። ይህ በሌላ አባባል በስራቸው እጅግ ታላቅ ክብር እንደሚያግኙ ያሳያል። ትኩረት፡ "በሰማይ ለዘላለም በታላቅ ሁኔታ መክበር" (ተመልከት፡
የሚያዘጋጀን፡ ይህ ቃል የሚያመለክተው እንድ ሰው እንዲሆን የሚጠብቀውን ነው። ትኩረት፡ "መፈለግ" የምናያቸው ነገሮች፡ ይህ በህይውት ሳለን የሚገኙ ንብረቶች ናቸው። ትኩረት፡ "ንብረቶች" የማይታዩት ነገሮች፡ ይህ የሚያመለክተው በሰማይ ያለውን ሽልማት ነው። ትኩረት፡ "በሰማይ ያለ ታላቅ ብድራት" ቀደም ብሎ ከሚገኘው ሃረግ መገንዘብ እንደሚቻለው ጳውሎስና ጢሞቲዎስ የሚጠብቁት ይህንን ነው።
ምድራዊ መኖሪያችን፡ ሰብዓዊ ሰውነታችን መኖሪያችን ቢፈርስ፡ ሰብዓዊ ሰውነታችን ሲጠፋ በሰማይ በሰው እጅ ያልተሰራ ዘላለማዊ ቤት በእግዚአብሔር እንደተሰራልን እናውቃለን፡ እግዚአብሔር የምንኖርበትን አዲስ ዘላለማዊ አካል ይሰጠናል። ድንኳን ውስጥ ሆነን እንቃትታለን፡ ትኩረት፡"በዚህ ምድራዊ አካል ውስጥ ሆነን እንታገላለን"
ምክንያቱም ያን ለብሰን ስንገኝ ራቁታችንን ሆነን አንገኝም፡ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉ፡ 1) በእግዚአብሔር ፅድቅ እንሸፈናለን ወይም 2) እግዚአብሔር አዲስ አካልን ሰጥቶ ያለብሰናል።
በዚህ ድንኳን ውስጥ ሆነን፡ "በዚህ ምድራዊ አካል ውስጥ ሆነን" ከብዶን እንቃትታለን፡ ትኩረት፡ "ከሐጢያት ጋር እየታገልን" ራቁታችንን፡ ትኩረት፡ "ስንሞት" ለብሰን፡ ትኩረት፡ "በዘላለማዊ አካላችን ውስጥ ስንኖር" ሟች የሆነው ሰውነት በህይወት መዋጥ ስላለበት፡ ትኩረት፡"ምድራዊ የሆነው አካላችን ወደ አዲስ ሰማያዊ አካል ይለወጣል"
በሰውነታችን በዚህ ምድር በምንኖርበት ጊዜ፡ ትኩረት፡"በዚህ ምድራዊ ሰውነት በምንኖርበት ጊዜ" በሰማይ ካለው ጌታ ርቀን፡ ትኩረት፡ "ከጌታ ጋር በቤት አይደለንም" ወይም "በሰማይ ከጌታ ጋር አይደለንም" ከጌታ ጋር በሰማይ ቤት፡ ትኩረት፡"ከጌታ ጋር በሰማይ መኖር"
በምድርም ብንሆን ወይም ከምድር ብንለይ፡ ትኩረት፡"በምድራዊ እካል በምድር ወይም በሰማይ" በክርስቶስ የፍርድ ወንበር ፊት፡ "ለፍርድ በክርስቶስ ፊት መሆን" እንቀበል ዘንድ፡ ትኩረት፡"ሽልማትም ሆን ቅጣት ለመቀበል" በዚህ ምድር የሰራነውን፡ ትኩረት፡ "በዚህ ምድራዊ አካል የተሰራውን" መልካምም ሆነ ክፉ፡ "መልካምም ሆን ክፉ ቢሆኑ"
ጌታን መፍራት ምን ማለት እንደሆን ስለምናውቅ፡ ትኩረት፡ "እግዚአብሔር ሐጢያትን እንደሚጠላ እንደሚፈርድም አውቀን" ለናንተም ህሊና ግልፅ እንደሚሆን፡ ትኩረት፡ "እናንተም እንደዚሁ እንደምታውቁ" አናቀርብላችሁም፡ ጳውሎስ እዚህ ጋር ከቆሮንቶስ አማኞች ውጪ ያሉትን ሲያመላክት ነው።
የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናል፡ "እኛን የሚያነሳሳን የክርስቶስ ፍቅር ነው" ስለሆነም ሁሉም ሞቱ፡ እኛ ሁላችን እንደሞትን ተቆጠርን። ለራሳቸው፡ ትኩረት፡"በሃጢያት ለሚገኝ ደስታ" ለተነሳው፡ "ደግሞም ለተነሳው"
ማንም በክርስቶስ ውስጥ ቢሆን፡ ትኩረት፡ "ማንም ክርስቶስን ቢያምን" አዲስ ፍጥረት ነው፡ ትኩረት፡ "አዲስ ባህሪ መያዝ" አሮጌ ነገሮች አልፈዋል፡ ትኩረት፡ "አሮጌው የአኗኗር መንገድ እና እስተሳሰብ ይጠፋል" ሁሉ አዲስ ሆኗል፡ ትኩረት፡ "አኗኗራችንና አስተሳሰባችን ክርስቶስን ከማወቃችን በፊት የነበረውን የማይመስል የተለየ ነው"
ባስታረቀንና፡ "በመለሰንና" "ባደሰን" የዕርቅ አገልግሎት፡ ሰዎችን ከክርስቶስ ጋር መልሶ የሚያገናኝ እና የሚያድስ አገልግሎት እግዚአብሔርም * ዓለሙን በክርስቶስ ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበር፡
እግዚአብሔር በክርስቶስ መስቀል ሞት ሰዎችን ወደ ራሱ ይመልስ ነበር። እኛንም ለዚህ የዕርቅ መልዕክት ታማኝ አድርጎ ሾመን፡ እግዚአብሔር ለጳውሎስ መልዕክቱን እንዲያሰራጭ ብሎም ከእግዚአብሔር ጋር እንዲያድሱ ይፈልጋል።
ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ፡ ትኩረት፡"ወደ እግዚአብሔር ተመለሱ" ክርስቶስን *የሃጢያት መስዋዕት፡ "እግዚአብሔር የክርስቶስን የመስቀል ሞት ተቀባይነት ያለው መስዋዕት አደረገው" እኛም በእርሱ የእግዚአብሔር ፅድቅ እንድንሆን፡ ትኩረት፡ "በእኛ ውስጥም የክርስቶስ ፅድቅ እንድንሆን"
አብሮ እንደሚሰራ፡ ትኩረት፡ "ከእግዚአብሔር ጋር አብሮ የሚሰራ" ጳውሎስ በተዘዋዋሪ መንገድ እርሱ እና ጢሞቲዎስ ከእግዚአብሔር ጋር እንደሚሰሩ ያሳያል። የእግዚአብሔርን ፀጋ እንዲሁ እንዳትቀበሉ እለምናችኋለሁ፡ ጳውሎስ ቆሮንቶሶችን የእግዚአብሔር ፀጋ በኑሯቸው እንዲገለጥ ያበረታታቸዋል። ትኩረት፡ "እግዚአብሔር ፀጋውን እንዳሳያችሁ ሰዎች መኖራችሁን እርግጠኞች እንድትሆኑ አሳስባችኋለሁ።" በምቹ ጊዜ ሰማሁህ፡ ትኩረት፡"በትክክለኛው ጊዜ ሰማሁህ" ምቹ ጊዜም ሆነ የድነት ቀን አሁን ነው፡ ትኩረት፡"በርግጥም፥ትክክለኛው ጊዜ አሁን ነው፤የድነትም ቀን አሁን ነው" አገልግሎታችን እንዳይነቀፍ በማንም ፊት ማሰናከያ አናኖርም፡ ትኩረት፡ ማንንም ሊያሳስት በሚችል አይነት መንገድ አንኖርም ወይም በአገልግሎታችንም የሚያስት ነገር አናደርግም።"
በድርጊቶቻችን፡ ጳውሎስ እዚህ ጋ የሚያመለክተው ወደራሱ እና ጢሞቲዎስ ነው። በድርጊቶቻችን ሁሉ የእግዚአብሔር አገልጋዮች መሆናችንን እናረጋግጣለን፡ ትኩረት፡"የእግዚአብሔር አገልጋዮች መሆናችንን በአኗኗሯችን እና በንግግራችን እናረጋግጣለን" በእውነት ቃል፡ "እውነትን በታማኝነት በመስበክ" ለቀኝ እና ለግራ ለሚሆን ለፅድቅ የጦር ዕቃ ፡ ጳውሎስ ለሁሉም አይነት ሁኔታ በሚያስፈልግ መልኩ በመንፈሳዊ ሃይል በእግዚአብሔር እንደታጠቀ ያመለክታል።
እንሰራለን፡ "እንሰራለን" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን እና ጢሞቲዎስን ነው። በክብርም ሆነ በውርደት፡ እነዚህ ሰዎች የጳውሎስን አገልግሎት የሚመለከቱበትን ፅንፎች ያሳያል። በሃሜትም ሆነ በሙገሳ፡ እነዚህ ሰዎች ስልጳውሎስ አገልግሎት የሚናገሩትን ፅንፎች ያሳያል። የምንሞት ስንመስል ህያዋን ነን፡ ትኩረት፡"እንደምትመለከቱት፥የምንሞት ስንመስል ህያዋን ነን" ሁልጊዜም ግን ደስተኞች ነን፡ ትኩረት፡"መልካም ዜና በሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ ምክንያት ሁልጊዜ ደስ ይለናል" ምንም የሌለን ስንሆን፥ ሁሉም አለን፡ ትኩረት፡"ምንም ባይኖረንም የእግዚአብሔር ሃብት ግን አለን"
ሁሉን ነገር በግልፅ ነግረናችኋል፡ "በታማኝነት ነግረናችኋል" ልባችንንም ለእናንተ ከፍተንላችኋል፡ ትኩረት፡"በነፃ ፍቅራችንን አሳይተናችኋል" ልባችሁ * በእኛ ምክንያት አልተዘጋም፡
ትኩረት፡"በእኛ ዘንድ የፍቅር ጉድለት አላሳየንም" ልባችሁ በራሳችሁ መሻት እንጂ፡ ትኩረት፡ "ፍቅራችሁን በሆነ ምክንያት ዘግታችሁብናል" ተገቢ በሆነ ሁኔታ እኔም እንደ ልጆች እናገራችኋለሁ፤ልባችሁን ክፈቱልን፡ ትኩረት፡ "በቀላሉ በልጅ ቋንቋ ስንናግራችሁ፥ተገቢ የሚሆነው እናንተም ፍቅራችሁን ስታሳዩን ነው"
ከማያምኑ ጋር * በአንድ ላይ አትተሳሰሩ፡
ትኩረት፡"ከአማኞች ጋር ብቻ የምትተሳስሩ ሁኑ"
በአንድ ላይ፡ "በጋራ መቧደን" ወይም "የቅርብ ህብረት መፍጠር"
ብርሃንስ ከጨለማ ጋር ምን ህብረት አለው፡ ብርሃን ከጨለማ ጋር አብረው በጋራ መኖር አይችሉም። ብርሃን ሲኖር ፥ጨለማ ይሸሻል። (ተመልከት፡
ቤልዖር፡ "ቤልዖር" የዲያብሎስ ሌላ ስሙ ነው። የሚያምንስ ከማያምን ጋር ምን ድርሻ አለው፡ አማኞች ከማያምኑ ጋር ተመሳሳይ የሆነ እሴት የላቸውም። ትኩረት፡"አማኝ ከማያምን ጋር ምን አይነት እሴት ይኖረዋል"
የህያው እግዚአብሔር መቅደሶች ነን፡ ጳውሎስ ክርስቲያኖች ሁሉ የእግዚአብሔር መቅደስ ማደሪያዎች እንደሆኑ ያመለክታል። ትኩረት፡"በውስጣችን የሚኖር የእግዚአብሔር ቅዱስ መንፈስ አለን" (ተመልከት፡
እርኩሱን አትንኩ፡ የሙሴ ህግ አንድን ሰው ሊያረክሰው የሚችለው መንገድ መንካት እንደሆን ይደነግጋል። "ንፁህ የሆነውን ነገር ብቻ ንኩ" (ተመልከት፡
አባት እሆናችኋለሁ፡ ትኩረት፡"የተወደደ አባት ለልጆቹ እንክብካቤ እንደሚያደርግ እናንተንም እንከባከባችኋለሁ" እናንተም ወንዶችና ሴቶች ልጆች ትሆኑኛላችሁ፡ "እናንተም ልጆቼ ትሆናላችሁ" (ተመልከት፡
የተወደዳችሁ ሆይ፡ ጳውሎስ የሚያመለክተው የቆሮንቶስ ሰዎችን ነው። ራሳችንን እናንፃ፡ እዚህ ጋር ጳውሎስ ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ግንኙነት ከሚጎዳ ከየትኛውም አይነት ሃጢያት እንድንርቅ ይናገራል። በእግዚአብሔር ፍርሃት፡ በእግዚአብሔር ፊት ትሁታን መሆን።
በልባችሁ ስፍራ ስጡን፡ "በኑሮአችሁ ለእኛ ስፍራ ይኑራችሁ"
ይህንን የምላችሁ ልኮንናችሁ ብዬ አይደለም፡ ትኩረት፡ "አላሳጣችሁም" ምክንያቱም አብረን ለመሞትም ሆነ ለመኖር በልባችን ውስጥ አላችሁና፡ ትኩረት፡"ከናንተጋር ለመኖርም ሆነ ለመሞት የሚያስችል ፍቅር አለን" በመከራዎቻችን እንኳ፡ ትኩረት፡ "ከገጠሙን ተግዳሮቶች በላይ"
ሰውነታችን እረፍት አልነበረውም፡ ትኩረት፡"በጣም ደክሞን ነበር" ወይም "ዝለን ነበር" በቲቶ መምጣት አፅናናን፡ ትኩረት፡"ከእናንተ ከቆሮንቶሶች ይዞ የመጣው የሚያበረታታ ዜና" ለእኔም ያላችሁን ታላቅ ፍቅር፥ርህራሄ እና ጥልቅ ሃሳብ ሲነግረን፡ ትኩረት፡"በእኔ በሆነብኝ ምክንያት ለእኔ ያላችሁን ፍቅር፥ርህራሄ እና ለደህንነቴ ያላችሁን ጥልቅ ሃላፊነት ነገረን።" በይበልጥ ተደሰትሁ፡ ትኩረት፡"በደስታ ተሞላሁ"
ምንም እንኳ በመልዕክቴ፡ ትኩረት፡"ከመልዕክቴ እንደተረዳሁት" ነገር ግን፥* ለጥቂት ጊዜም እንዳሳዘናችሁ፡
"ነገር ግን ያዘናችሁት ለጥቂት ጊዜ ነው" እግዚአብሔር የሚወደው አይነት ሃዘን እየተለማመዳችሁ፡ ትኩረት፡ ወደ ንስሃ የሚመራ እግዚአብሔር የሚወደው ሃዘን እግዚአብሔር የሚወደው ሃዘን ፀፀት የሌለበት፥ ወደ ድነት የሚመራ ንስሃን ያመጣል፡ "ከሃጢያት እንድንርቅ የሚያደርግ እግዚእብሔር የሚወደው ሃዘን" ዓለማዊ ሃዘን ግን ሞትን ያመጣል፡ ትኩረት፡"ዓለማዊ ሃዘን ግን ወደ መንፈሳዊ ሞት የሚመራ በመሆኑ ንስሃ የለውም።
ምን አይነት ታላቅ ቁርጠኝነት፡ "ታላቅ ቁርጠኝነትን መረዳት" እንዳመጣላችሁ እዩ። ይህም ታላቅ ቁርጠኝነት ምን ያህል ንፁህ መሆናችሁን፡ ትኩረት፡"ንፁህ መሆናችሁን ለማረጋግጥ፥ውስጣችሁ የማጣ ነገር አለ" ምን ያህል በሃጢያት ላይ እንድትቆጡ እንዳደረጋችሁ፡ "ቁጣችሁ በሃጢያት ላይ ታላቅ ነበር" እንድትቆጡ፡ "የእናንት ቁጣ" ናፍቆት፡ ትኩረት፡ ልታዩኝ በእጅግ ትፈልጉ ነበር" ቅንዓት፡ ትኩረት፡"ትክክለኛ የሆነውን ለማድረግ እጅግ ትጓጉ ነበር" ለእኛ ምን ያህል እንደምታስቡ በእግዚአብሔር ፊት እንዲታወቅ ነው፡ ትኩረት፡"እግዚአብሔርም ሆነ እኛ እንድምንገነዘበው ለእኛ ያላችሁ ስሜት መልካም ነበር"
በዚህ እንበረታታለን፡ ትኩረት፡ "እውነተኛ በሆነው ለእኛ ባላችሁ ታማኝነት እንበረታታለን" ስለናንተ በመመካት ለእርሱ ተናግሬ ነበር፡ "በእናንተ መመካቴን ለእርሱ አሳይቼዋለሁ" አላሳፈራችሁኝም፡ ትኩረት፡"አላሳዘናችሁኝም" ትክክል መሆኑ ተረጋግጧል፡ "እውነት መሆኑ ታይቷል"
ለእናንተ ያለው ፍቅር ታላቅ ነው፡ ትኩረት፡"ባሁኑ ጊዜ ቲቶ ከፊት ይልቅ ያስብላችኋል" በፍርሃት እና በመንቀጥቀጥ ያደረጋችሁለትን አቀባበል፡ ትኩረት፡"በፍርሃት እና በመንቀጥቀጥ አቀባበል አደረጋችሁለት እናም ታዘዛችሁት" ወይም "በታላቅ ክብር ተቀብላችሁ ታዘዛችሁት"
ሐዋርያው ጳውሎስ ይህንን ደብዳቤ በገላትያ አካባቢ ላሉት አብያተ ክርስቲያናት ጻፈ ፡፡
በሌላ መንገድ ካልተገለጸ በቀር በዚህ ደብዳቤ ውስጥ “እርስዎ” እና “የእርስዎ” የሚሉት ሁሉም ምሳሌዎች የገላትያ እና ብዙ ናቸው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ዮዎ)
"ኢየሱስ ክርስቶስን ያስነሳው"
እዚህ ላይ ይህ ማለት የሞተ ሰው እንደገና ሕያው ይሆናል ማለት ነው ፡፡
በክርስቶስ የሚያምኑ ሁሉ የአንድ ሰማያዊ ቤተሰብ አባላት ስለሆኑ ይህ ማለት ወንዶችም ሆኑ ሴቶችን ጨምሮ እዚህ ያሉ ክርስቲያኖችን ማለት ነው ፡፡ አት: “ወንድሞች እና እህቶች” (የበለስ_ቁጥር መግለጫዎችን ይመልከቱ)
ኃጢአቶች ቅጣትን ይወክላሉ ፡፡ አት: - “በኃጢአታችን ምክንያት የተገባንን ቅጣትን ለመውሰድ” (ይመልከቱ።
እዚህ “ይህ… ዘመን” በስራ ላይ ያሉ ሀይሎችን ይወክላል። በዚህ ወቅት “በዓለም ላይ ከሚሠራው ከክፉ ኃይሎች ነፃ ያወጣናል” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህ የሚያመለክተው “እግዚአብሔር አባታችንን” ነው ፡፡ እርሱ አምላካችን እና አባታችን ነው ፡፡
ጳውሎስ ይህንን ደብዳቤ የጻፈበትን ምክንያት ሲገልፅ ወንጌልን መረዳታቸውን እንዲቀጥሉ አሳስቧቸዋል ፡፡
"ይገርመኛል" ወይንም "ደንግጫለሁ"። ይህንን እያደረጉ ስለሆነ ጳውሎስ አዝኗል።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “በፍጥነት በእርሱ ላይ መታመን አቆምክዋል” ወይም 2) “ለእሱ ታማኝ መሆንን በፍጥነት አቆሙ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
"እግዚአብሔር፥ የጠራችሁ"
እዚህ ማለት ይህ ማለት እግዚአብሔር ሰዎችን የእሱ ልጆች እንዲሆኑ ፣ እንዲያገለግሉት እና በኢየሱስ በኩል የመዳንን መልእክት እንዲሰብኩ ሾሞላቸዋል ወይም መረጣቸው ማለት ነው ፡፡
“በክርስቶስ ጸጋ ምክንያት” ወይም “በክርስቶስ ደግነት መስዋትነት”
"የተለየ ወንጌል እያመናችሁ ነው"
ሰዎች
ይህ ያልተፈጠረ እና የማይከሰት አንድ ነገርን እየገለጸ ነው። አት: - “ያውጃል” ወይም “ማወጅ አለበት” (ይመልከቱ: የበለስ_አፖፖ)
“ከወንጌል የተለየ” ወይም “ከመልእክቱ የተለየ”
እግዚአብሔር ያንን ሰው ለዘላለም ይቀጣል ፡፡ ቋንቋዎ በሌላ ሰው ላይ የመርገም የተለመደ መንገድ ካለው ያንን መጠቀም አለብዎት።
እነዚህ አጸያፊ ጥያቄዎች “አይሆንም” የሚል መልስ ይጠብቃሉ ፡፡ እኔ: - “የሰዎችን ሞገስ አልፈልግም ፣ ይልቁንም የእግዚአብሔርን ሞገስ እጠይቃለሁ ፡፡ ሰዎችን ለማስደሰት አልፈልግም ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ሁለቱም “ከሆነ” ሐረግ እና “ታዲያ” ሐረግ ከእውነት ተቃራኒ ናቸው ፡፡ እኔ አሁንም ሰዎችን ለማስደሰት አልሞከርኩም ፣ እኔ የክርስቶስ አገልጋይ ነኝ ወይም ደግሞ “አሁንም ሰዎችን ለማስደሰት እየሞከርኩ ከሆነ የክርስቶስ አገልጋይ ባልሆንኩ”
ጳውሎስ ወንጌልን ከሌሎች እንዳልተማረ ገል explainsል ፡፡ እሱ የተማረው ከኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
በ1፡1 ላይ እንዳለው ይተርጉሙት
ይህንን ሐረግ በመጠቀም ጳውሎስ ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱ ሰው አይደለም ለማለት እየሞከረ አልነበረም ፡፡ ክርስቶስ ሰውም ሆነ እግዚአብሔር ስለሆነ ፣ እሱ ኃጢያተኛ ሰው አይደለም ፡፡ ጳውሎስ ወንጌሉ ከየት እንደመጣ እየጻፈ ነው ፡፡ እርሱ የመጣነው ከሌሎች ኃጢአተኛ የሰው ልጆች ነው ፣ ግን የመጣው ከኢየሱስ ክርስቶስ ነው ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱ ወንጌልን ገለጠኝ” ወይም 2) “ኢየሱስ ክርስቶስ ማን እንደ ሆነ አሳየኝ ፡፡
"በአንድ ጊዜ ባህሪ" ወይም "የቀደመው ህይወት" ወይም "የቀድሞው ኑሮ"
ይህ ዘይቤ ጳውሎስ ፍጹም አይሁዳውያን ለመሆን ባላቸው ግብ ውስጥ በዕድሜው ከሌሎች አይሁዳውያን እንደሚቀድም ያሳያል ፡፡
እኔ እንደ እኔ ተመሳሳይ ዕድሜ ያሉ የአይሁድ ሰዎች ነበሩ ”
ቀደምት አባቶች
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “እግዚአብሔር ቸር ነው ፣ እንዳገለግለው ጠራኝ” ወይም 2) “እርሱ በጸጋው በኩል ጠራኝ” ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ልጁን እንዳውቅ ይፈቅድልኛል” ወይም 2) “ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን በእኔ በኩል ዓለምን ለማሳየት” ነው ፡፡
ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
“የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ አውጅ” ወይም “ስለ እግዚአብሔር ልጅ የሚገልጸውን ምሥራች ስበኩ”
ይህ ከሌሎች ሰዎች ጋር መነጋገር ማለት አገላለፅ ነው ፡፡ አት: - “መልዕክቱን ለመረዳት ሰዎች እንዲረዱኝ ሰዎችን ጠይቅ” (የበለስ_ ቪዲዮም ተመልከት)
ወደ ኢየሩሳሌም ሂጂ ” ኢየሩሳሌም ለመድረስ ብዙ ኮረብታዎችን መውጣት አስፈላጊ ስለነበረች ከፍታ ኮረብታዎች አካባቢ ነች ፣ እናም ወደ ኢየሩሳሌም መጓዙ “ወደ ኢየሩሳሌም እንደሚወጣ” መግለጹ የተለመደ ነበር ፡፡
ይህ ድርብ አሉታዊ አፅን emphasiት የሰጠው ጳውሎስ ያየው ሐዋርያው ያዕቆብ ብቻ መሆኑን ነው ፡፡ አት: - “እኔ ያየሁት ሌላ ሐዋርያ ያዕቆብ ብቻ ነበር” (የበለስ_ቁጥር አተያይ)
ጳውሎስ የገላትያ ሰዎች ጳውሎስ ሙሉ በሙሉ ከባድ መሆኑን እና እግዚአብሔር የሚናገረውን እንደሚሰማ እና እውነቱን ካልተናገር እንደሚፈርድበት እንዲገነዘቡ ይፈልጋል።
ጳውሎስ እውነቱን እየተናገረ መሆኑን ለማጉላት ድምጾችን ይጠቀማል ፡፡ አት: - “በጻፍኳቸው መልእክቶች ውስጥ አልዋሽም” ወይም “በጻፍኩላችሁ ነገር ውስጥ እውነቱን እነግራችኋለሁ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
“የአለም ክፍል”
ግን እነሱ ሌሎች ስለ እኔ ሲናገሩ የሰሙትን ብቻ ያውቁ ነበር ”
በይሁዳ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ በክርስቶስ ውስጥ ካሉ ሰዎች ውስጥ ማንም አላገኘኝም ”
ጳውሎስ ሐዋርያትን ሳይሆን ፣ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወንጌልን እንዴት እንደ ተማረ ታሪክ ማቅረቡን ቀጠለ ፡፡
"ተጓዘ" ኢየሩሳላ በተራራማ አገር ውስጥ ትገኛለች ፡፡ በተጨማሪም አይሁዶች ኢየሩሳሌምን ወደ ሰማይ ቅርብ የሆነ ቦታ እንደሆነ አድርገው ይመለከቱት ነበር ፣ ስለዚህ ጳውሎስ በምሳሌያዊ ሁኔታ እየተናገረ ሊሆን ይችላል ፣ ወይም ወደ ኢየሩሳሌም ለመድረስ አስቸጋሪ የሆነውን ፣ ከፍ ያለ ፣ ጉዞውን የሚያንፀባርቅ ሊሆን ይችላል።
"በምእመናን መካከል በጣም አስፈላጊ መሪዎች"
ጳውሎስ ለስራ እንደ ዘይቤ ሩጫ ይጠቀማል ፣ እናም እሱ የሠራው ሥራ ትርፋማ መሆኑን ለማጉላት ድርብ አሉታዊን ይጠቀማል። አት: - “ትርፋማ ሥራ ነበርኩ ፣ ወይም ሠራሁ ፣” (የበለስ_ቁጥር አሃዶች እና በለስ
“ለትርፍ” ወይም “በከንቱ”
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “አንድ ሰው እንዲገረዘው ያድርጉት (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“ክርስቲያን ነን የሚሉ ሰዎች ወደ ቤተ ክርስቲያን መጡ ፣” ወይም “ክርስቲያን ነን የሚሉ ሰዎች በመካከላችን መጡ”
ሰዎች በነፃነት እንዴት እንደሚኖሩ በድብቅ ይመልከቱ
ነፃነት
“እነዚህ ሰላዮች ይፈልጉ ነበር” ወይም “እነዚህ የሐሰት ወንድሞች ፈልገዋል”
የሕግ ባሪያዎች እንድንሆን ያደርገናል ፡፡ ጳውሎስ እየተናገረ ያለው ህጉ ያዘዘውን የአይሁድን የአምልኮ ሥርዓት ለመከተል ስለ መገደድ ነው ፡፡ ይህን እየተናገረ ያለው ስለ ባርነት ነው ፡፡ በጣም አስፈላጊው የአምልኮ ሥርዓት ግርዘት ነበር ፡፡ አት: - “ህጉን እንድንታዘዝ ለማስገደድ” (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
“አስገባ” ወይም “አዳምጥ”
እዚህ “እኔ” የሚለው ቃል ጳውሎስ የሚያስተምረውን ይወክላል ፡፡ አት: - "እኔ በም አስተምርበት ምንም ነገር አልጨምሩም" ወይም "በም አስተምርበት ምንም ነገር እንዳክል አልነገረኝም"
“ይልቁን” ወይም “ይልቁን”
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር አመነኝ” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ሰዎች ስለ ኢየሱስ የሚያስተምሩት እና ሰዎች በኢየሱስ እንዲያምኑ ያመኑ ሰዎች ነበሩ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እግዚአብሔር ቸር እንደ ሆነልኝ አየሁ (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
“ተቀባይነት ያለው… እንደ ባልደረባችን” ወይም “በክብር የተቀበሉት… በክብር” (ይመልከቱ ፡፡
"ቀኝ እጆቻቸው"
“ለችግረኞች ፍላጎቶች ይንከባከቡ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ ቪዲዮም)
“በፊቱ” የሚሉት ቃላት “ሊያይ እና ሊሰማኝ የሚችልበት ስፍራ” የሚል አገላለጽ ነው ፡፡ አት: - “በአካል ፊት ለፊት አጋጥቼዋለሁ” ወይም “በግለሰቡ በግለሰቡ ላይ ተከራክሬያለሁ”
ከጊዜ ጋር በተያያዘ
ከእነሱ ጋር መብላት አቆመ ”
እነዚህ መገረዝ የጠየቁት እነዚህ ሰዎች የሆነ ጥፋት እየፈጸመ እንደሆነ ይፈርዳል ብለው ፈራ ”ወይም“ እነዚህ ግርዛት የጠየቁት እነዚህ ሰዎች የሆነ ጥፋት በመፈጸማቸው ተጠያቂ እንደሚያደርጋቸው ፈርቶ ነበር ”(የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
ክርስትናን የተቀበሉ አይሁዶች ግን በክርስቶስ የሚያምኑ በአይሁድ ወጎች መሠረት እንዲኖሩ የጠየቁ አይሁዶች
ከ “ራቁ” ወይም “ተቆጥበዋል”
“እነሱ ወንጌልን እንደሚያምኑ ሰዎች አልነበሩም” ወይም “እነሱ ወንጌልን እንደማያምኑ ሆነው ይኖሩ ነበር”
ይህ የአጻጻፍ ጥያቄ ተግሣጽ ነው እናም እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል። AT: - “አሕዛብ ልክ እንደ አይሁዶች እንዲኖሩ ማስገደድ ስህተት ነዎት” ፡፡ “እርስዎ” የሚለው ቃል ጴጥሮስን የሚያመለክት ሲሆን ነጠላ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ እና በለስ_ዮዎ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ቃላትን በመጠቀም ሀይል ወይም 2) ማሳመን (ዩ.አር.ቢ.) ናቸው።
ህጉን ለሚያውቁ አይሁዶች እንዲሁም ህጉን የማያውቁ አሕዛብ እንደሚድኑ ጳውሎስ ለአማኞች ይነግራቸዋል ህጉን ባለመጠበቅ ብቻ ፡፡
“አይሁዶች የአህዛብ ወገን ብለው የሚጠሩት አይደለም”
“በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል”
ይህ ምናልባት የሚያመለክተው ጳውሎስንና ሌሎችን እንጂ ገላትያዎችን አይደለም። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“ሥጋ” የሚለው ቃል ለሰውየው አጠቃላይ መግለጫ ነው ፡፡ አት: - “ማንም ሰው” (ይመልከቱ: የበለስ_ስኔክዶቼ)
“በክርስቶስ መጽደቅ” የሚለው ሐረግ ትክክለኛ ነው ምክንያቱም ከክርስቶስ ጋር አንድ ስለሆንን እና በክርስቶስ አማካይነት ጸድቀዋል ፡፡
“ተገኝተዋል” የሚሉት ቃላት “እኛ በእርግጥ ኃጢአተኞች ነን” የሚል አፅን idት የሚሰጥ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው ፡፡ አት: - “እኛ ደግሞ በእርግጥ ኃጢአተኞች መሆናችንን እናውቃለን” (የበለስ_ ቪዲዮን ተመልከት)
"በእርግጥ ይህ ያ እውነት አይደለም!" ይህ አገላለጽ ቀደም ባለው የአጻጻፍ ጥያቄ ላይ ጠንካራ ምላሽ የሚሰጥ አሉታዊ መልስ ይሰጣል “ክርስቶስ የኃጢአት አገልጋይ ሆኗል?” እዚህ ሊጠቀሙባቸው በሚችሉት ቋንቋዎ ተመሳሳይ መግለጫ ሊኖርዎት ይችላል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
ፖል አዎንታዊውን ለማጉላት አሉታዊ ተናግሯል ፡፡ አት: - የ “ዋጋን አረጋግጣለሁ” የበለስ_ቁጥርቆች)
ጳውሎስ ከዚህ በፊት ያልነበረን ሁኔታ እየገለጸ ነው ፡፡ አት: - “ጽድቅ ግን አልተገኘም… ስለዚህ ክርስቶስ አልሞተም” (የበለስ_አፖን ተመልከት)
"አንድ ሰው ህጉን በመጠበቅ ጻድቅ ሊሆን ይችላል"
በመሞቴ ምንም አላከናወንም ”
ጳውሎስ በገላትያ የነበሩትን አማኞች የእግዚአብሔርን ህግ ባለመፈፀም ሳይሆን እግዚአብሔርን በእምነት መንፈስ ቅዱስ እንደሰጣቸው አስታውሷቸዋል ፡፡
ጳውሎስ ገለልተኛ ጥያቄዎችን በመጠየቅ ገላትያዎችን ገሥጻቸው ነበር ፡፡
ጳውሎስ የገላትያ ሰዎች አንድ ሰው ፊደል እንዳስመሰላቸው የገለጹትን አስጨናቂ እና አፀያፊ ጥያቄን እየተጠቀመ ነው ፡፡ አንድ ሰው በእጃቸው ላይ አስማተኛ እንዳደረገ በእውነት አያምንም ፡፡ አት: - "አንድ ሰው አስማተኛ እንዳሳደረብዎት ታሳያላችሁ!" (ይመልከቱ: የበለስ እና የበለስ_ቁጥር)
ይህ ከቁጥር 1 ድረስ አጠራጣሪ ሆኖ ይቀጥላል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_አሮን)
ይህንን የአጻጻፍ ጥያቄ ከቻሉ እንደ ጥያቄ ይተረጉሙ ፣ ምክንያቱም አንባቢው እዚህ ጥያቄ ይጠብቃል ፡፡ ደግሞም ፣ ለጥያቄው መልስ “የሰማችሁትን በማመን” ሳይሆን “ህጉ የሚናገረውን በማድረግ” መሆኑን አንባቢው ማወቋን ያረጋግጡ። AT: "መንፈስ ቅዱስን የተቀበለው ህጉ ያለውን ነገር በማድረግ ሳይሆን የሰማችሁትን በማመን ነው ፡፡" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ የተዛባ ጥያቄ ጳውሎስ የገላትያ ሰዎች ሞኞች መሆናቸው እንደተገረመ አልፎ ተርፎም እንደተናደደ ያሳያል ፡፡ አት: - "በጣም ሞኞች ናችሁ!" (UDB) (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“ሥጋ” የሚለው ቃል ጥረትን ለመግለጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው። አት: - “በእራስዎ ጥረት” ወይም “በገዛ ሥራዎ”
ጳውሎስ የገላትያ ሰዎች በሚሰቃዩበት ወቅት የተወሰነ ጥቅም እንደሚያገኙ ያምን ዘንድ ይህን ጥያቄ ይጠቀም ነበር ፡፡ አት: - "በእርግጥ ብዙ ነገሮችን በከንቱ እየሠቃዩ እንደነበረ አላሰብኩም ...!" ወይም “በርግጥ ብዙ ነገሮችን ለመሠቃየት አንድ ጥሩ ዓላማ እንደነበረ አውቀዋል…!” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
በክርስቶስ ላይ ባላቸው እምነት ምክንያት በሚቃወሟቸው ሰዎች ምክንያት እነዚህን ሁሉ መከራዎች እንደደረሱ በግልፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ AT: "በክርስቶስ ያለዎት እምነት በእምነት ሲቃወሙህ ብዙ ብዙ መከራዎች ደርሶብሃል" ወይም "በክርስቶስ አምነሃል ፣ ክርስቶስን በሚቃወሙትም ብዙ መከራዎች ደርሶብሃል ፡፡ እምነትህ እና መከራ በከንቱ ነበር" (ተመልከት : የበለስ_ቁጥር)
“ጥቅም የሌለው” ወይም “ጥሩ ነገር የማግኘት ተስፋ ሳይኖር”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ጳውሎስ ይህንን የተዛባ ጥያቄ ተጠቅሞ ልምዶቻቸው በከንቱ እንዳይሆኑ ለማስጠንቀቅ ነው ፡፡ አትቲ: - “በከንቱ ይሁን! ወይም “በኢየሱስ ክርስቶስ ማመንን ማቆም እና ሥቃያችሁ በከንቱ አይሁን” ወይም 2) ጳውሎስ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው መከራቸው በከንቱ እንዳልሆነ ያረጋግጥልናል ፡፡ አት: - በእርግጥ ይህ በከንቱ አልነበረም! (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ጳውሎስ የገላትያ ሰዎች ሰዎች መንፈስ ቅዱስን የሚቀበሉበትን መንገድ ለማስታወስ ሌላ የአጻጻፍ ጥያቄ ይጠይቃል ፡፡ አት: - እሱ ... የሕጉን ሥራ የሚሠራው በእምነት አይደለም ፤ ይህን የሚያደርገው በእምነት በመስማት ነው። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ህጉ የሚፈልገውን ሥራ የሚሠሩ ሰዎችን ይወክላል ፡፡ አት: - "ህጉን እንድናደርግ ያዘዘንን ታደርጋላችሁና"
ቋንቋዎ ሰዎች የሰሙትና ያመኑበት ነገር በግልፅ እንዲገለጽ ሊፈልግ ይችላል። አት: - “መልእክቱን ስለሰማችሁ እና በኢየሱስ ስለምታምኑ” ወይም “መልእክቱን ስላዳመጥክ እና በኢየሱስ ስለ ታምነሃል” (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
ጳውሎስ ፣ አብርሃም እንኳ በሕግ ሳይሆን በእምነት በእምነት ጽድቅን እንደተቀበለ የገላትያ አማኞችን ያስታውሳል ፡፡
እግዚአብሔር የአብርሃምን በእግዚአብሔር ላይ እምነት እንዳለው አየ ፣ ስለሆነም እግዚአብሔር አብርሃምን እንደ ጻድቁ ተቆጥሯል ፡፡
“እምነት ያላቸው” “እምነት” የሚለው ስም “ማመን” ከሚለው ግስ ጋር ሊገለጽ ይችላል ፡፡ አት: “የሚያምኑ” (የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎችን ይመልከቱ)
ይህ እግዚአብሔር ለአብርሃምን የሚመለከታቸው ሰዎችን ይወክላል ፡፡ አት: - “እንደ አብርሃም በተመሳሳይ ጻድቅ” (የበለስ_ማወቅን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ለአብርሃም የገባውን ቃል የገባላቸው እና ተስፋው በክርስቶስ በኩል ከመሆኑ በፊት የጻፉት ስለሆነ ፣ መጽሐፉ ከመፈጸሙ በፊት የወደፊቱን እንደሚያውቅ ሰው ነው ፡፡ አት: - “አስቀድሞ የተተነበየ” ወይም “ይህ ከመከሰቱ በፊት አየ” (ይመልከቱ።
“ባደረጋችሁት ነገር” (ዩ.አር.ቢ.) ወይም “ባረካችሁ” ፡፡ “እርስዎ” የሚለው ቃል አብርሃምን የሚያመለክት ሲሆን ነጠላ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ዮዎ)
“በዓለም ውስጥ ያሉ ሁሉም ሰዎች-ቡድኖች” (UDB)። እግዚአብሔር ትኩረት እየሰጠ ያለው እርሱ የተመረጠውን ቡድን የአይሁድን ሕዝብ ብቻ አለመሆኑን ነው ፡፡ የመዳን እቅዱ ለአይሁድም እና አይሁድ ላልሆኑ ነበሩ ፡፡
በእርግማን ሥር መሆን መርገምን ያመለክታል ፡፡ እዚህ የሚያመለክተው ዘላለማዊ ቅጣት መቀጣትን ነው ፡፡ “የሚተማመኑትን… ሕጉ የተረገመ ነው” ወይም “በሕግ ላይ የሚመኩትን ግን ለዘላለም ይቀጣቸዋል” (ይመልከቱ ፡፡
ግልጽ የሆነው ነገር በግልጽ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ በ “ቅዱሳት መጻሕፍት ግልጽ ናቸው” ወይም “ቅዱሳት መጻሕፍት በግልፅ ያስተምራሉ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህ ከነቃ ግስ ጋር ሊገለጽ ይችላል። አት: - “እግዚአብሔር ማንም በሕግ ጻድቅትን አያጸድቅም”
ጳውሎስ ሕጉን ቢታዘዙ እግዚአብሔር እንደሚያጸድቃቸው ያላቸውን እምነት እያስተካከለ ነው ፡፡ አት: - “ሕጉን በመታዘዝ ማንም በእግዚአብሔር ፊት ጻድቅ አይደለንም” ወይም “እግዚአብሔር ሕጉን ስለታዘዙ ማንንም አያጸድቅም” (የበለስ_ቁጥር 3 ን ይመልከቱ)
ይህ ጻድቃንን ያመለክታል ፡፡ አት: - “ጻድቃንም ሰዎች” ወይም “እግዚአብሔር ጻድቃን አድርጎ የሚቆጥራቸው ሰዎች”
"ህጉ ምን ማድረግ እንዳለበት"
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ሁሉንም መታዘዝ አለባቸው” (ዩ.አር.ቢ.) ወይም 2) “ሕጉ የሚፈልገውን ለማድረግ ባለው ችሎታ ይፈረድበታል” ፡፡
ህጉን መጠበቅ አንድን ሰው ሊያድን እንደማይችል እና ህጉ ለአብርሃም በተሰጠ እምነት አዲስ ሁኔታ እንደማይጨምር ጳውሎስ በድጋሚ እነዚህን አማኞች ያስታውሳል ፡፡
“እርግማን” የሚለው ስም “እርግማን” ከሚለው ግስ ጋር ሊገለጽ ይችላል። አት: - “በሕጉ ምክንያት እንዳይረገም” ወይም “ህጉን ባለመታዘዙ የተረገመ”
“እርግማን” የሚለው ስም “እርግማን” ከሚለው ግስ ጋር ሊገለጽ ይችላል። አት: - “ለእኛ በመረገምን” ወይም “በእኛ ፋንታ እግዚአብሔር ሲረገም” (የበለስ_ቁጥር መግለጫዎችን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ የተረገመ እርግማን የተወገዘ መሆኑን ያሳያል ፡፡ አት: - “በሕግ ከመኮነን… በእኛ ፋንታ የተወገዘ… ሁሉም የተወገዘ ነው” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ጳውሎስ አድማጮቹ ኢየሱስ በመስቀል ላይ ስለ ተሰቀለው እየተናገረ መሆኑን ይገነዘባሉ ፡፡
ይሆናል
“እኛ” የሚለው ቃል ደብዳቤውን የሚያነቡ ሰዎችን ያካትታል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህንን በ 1 1 ውስጥ ተርጉም ፡፡
“እንደ ሰው” ወይም “ብዙ ሰዎች ከሚረዱት”
ይህ ቃል ጳውሎስ አጠቃላይ መርህ እንደገለጠ እና አሁን አንድ የተወሰነ ጉዳይ ለማስተዋወቅ መጀመሩን ያሳያል ፡፡
"ብዙ ዘሮችን መጥቀስ"
“የአንተ” የሚለው ቃል ነጠላ ሲሆን የሚያመለክተው የተወሰነ የአብርሃም ዘር የሆነውን (እና ያ ዘር ደግሞ “ክርስቶስ” ተብሏል) ፡፡ ይመልከቱ: የበለስ_አዎ)
ጳውሎስ እየተናገረ ያለው ውርስ የሚገኘው በተስፋ ቃል በኩል ብቻ መሆኑን ለማጉላት ስላልነበረ ሁኔታ ነው ፡፡ የ “የእግዚአብሔር ሕግን ማክበር ባለመቻላችን ርስታችን በተስፋው ቃል በኩል ሆኗል” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ሂፖ)
እግዚአብሔር ለአማኞች የገባውን ቃል መቀበል ከቤተሰብ አባል የርስት እና ሀብት ውርስ እና ዘላለማዊ በረከቶች እና ቤዛ እንደሆነ ተደርጎ ይገለጻል። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ጳውሎስ በገላትያ ላሉት አማኞች እግዚአብሔር ህጉን ለምን እንደ ሰጣቸው ነግሯቸዋል ፡፡
ጳውሎስ ሊወያይበት የሚፈልገውን ቀጣዩን ርዕስ ለማስተዋወቅ አነጋገራዊ ጥያቄን ይጠቀማል ፡፡ እንደ መግለጫም ሊተረጎም ይችላል ፡፡ አት: - የሕጉ ዓላማ ምን እንደሆነ እነግርዎታለሁ ወይም “እግዚአብሔር ህጉን ለምን እንደሰጠ ልንገርዎ” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር አክሎታል” ወይም “እግዚአብሔር ህጉን ጨምሯል” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ሕጉን በመላእክት እገዛ አወጣ ፣ አስታራቂም ሥራ ላይ አደረገው” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
"የሚወክል"
እግዚአብሔር ያለ አስታራቂ እግዚአብሔር ለአብርሃም ተስፋውን ሰጠው ፣ ግን ሕጉን ለሙሴ ግን አስታራቂ ሰጠ ፡፡ በዚህ ምክንያት ፣ የጳውሎስ አንባቢዎች ሕጉ በሆነ መንገድ ቃል ኪዳኑን እንደማይፈጽም ያስቡ ይሆናል ፡፡ ጳውሎስ አንባቢዎቹ እዚህ ምን ሊያስቡበት እንደነበር እየገለጸ ነው ፣ በሚቀጥሉት ጥቅሶችም ይመልሳል ፡፡
በዚህ ክፍል ውስጥ “እኛ” የሚለው ቃል ሁሉንም ክርስቲያኖችን ያመለክታል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“መቃወም” ወይም “በግጭት ውስጥ”
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፣ እና ቀልብ ስሙ “ሕይወት” የሚለው “የቀጥታ” ከሚለው ግስ ሊተረጎም ይችላል። አት: - “እግዚአብሔር የሚጠብቁት በሕይወት እንዲኖሩ የሚያደርግ ሕግ ከሰጠ” (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያ)
ያንን ሕግ በመታዘዝ ጻድቅ ልንሆን ይችል ነበር ”
ሌሎች ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ሁላችንም ኃጢአትን ስለምንሠራ ፣ በክርስቶስ ሁሉንም ለሚያምኑ የገባውን ቃል ለእምነት ለሚያምኑ ይሰጣቸዋል ፣ ሁላችንም ኃጢአት ስለሠራን እግዚአብሔር ሁሉንም ነገር በሕግ ቁጥጥር ስር አደረገ ፡፡ ኃጢአት ስለሠራን እግዚአብሔር እስር ቤት እንዳስገባ ሁሉ ሁሉንም ነገር ከሕግ የበላይነት በታች አስቀመጠ ፡፡ ይህንን ያደረገው በክርስቶስ ኢየሱስ ለሚያምኑ የገባውን ቃል ለሚያምኑ ሁሉ ለመስጠት ይፈልጋል ፡፡ . "
ጳውሎስ ጥቅስ እንደ ሰው አድርጎ የሚናገር ሲሆን ጥቅስ የጻፈውን እግዚአብሔርን ይናገራል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር” (ይመልከቱ: የበለስ_ኔሽን)
ጳውሎስ አማኞች በሕጉ ሥር ባሪያዎች ሳይሆኑ በአምላክ ቤተሰብ ውስጥ ነፃ መሆናቸውን ጳውሎስ በገላትያ ላሉት ሰዎች አሳስቧቸዋል።
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - ህጉ እስረኞችን ይይዘናል እናም እስር ቤት ነበርን አሊያም "ህጉ በእስር ቤት ውስጥ ያዙን" (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ሕጉ በቁጥጥር ስር የዋለን የእስረኞች ጠባቂ አካል ሕጉ የሚገዛንበት መንገድ ተገልጻል ፡፡ አት: - “ህጉ እንደ እስር ቤት ጠባቂ ሆኖ ይቆጣጠርን ነበር” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለጽ ይችላል ፣ እና ይህ እምነት ያለበት ማን በግልጽ ሊገለፅ ይችላል። በዚህ: - “እግዚአብሔር በክርስቶስ የሚያምኑትን እንደሚያጸድቅ እስከገለጠ ድረስ” ወይም “በክርስቶስ የሚያምኑትን እንደሚያጸድቅ እስኪያሳይ ድረስ” (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር ግልፅ) ይመልከቱ
“ለልጅ የበላይነት” ከሚለው በላይ ይህ ብዙውን ጊዜ በወላጅ የተሰጡትን ህጎች እና ባህሪዎች የማስፈፀም ሃላፊነት የተሰጠው እና በልጁ ድርጊቶች ላይ ለወላጅ ሪፖርት የሚያደርግ አገልጋይ ነው ፡፡
ክርስቶስ እስከመጣበት ጊዜ ድረስ
ክርስቶስ ከመምጣቱ በፊት ፣ እግዚአብሔር እኛን ለማፅደቅ አቅዶ ነበር ፡፡ ክርስቶስ በመጣ ጊዜ ፣ እኛን ለማፅደቅ ያለውን ዕቅዱን ፈፅሟል ፡፡ ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - "እኛ እግዚአብሔር ጻድቃችንን ያሳውቀን ነበር" (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “እርስዎ… ልክ እንደ ክርስቶስ አንድ ዓይነት ሰው ሆነዋል” (UDB) ወይም 2) “እርስዎ… ልክ እንደ እግዚአብሔር ከእግዚአብሔር ጋር አንድ ዓይነት ግንኙነት አለዎት” ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እግዚአብሔር በአይሁድና በግሪክ ፣ በባሪያና በነጻ ፣ ወንድና ሴት መካከል ምንም ልዩነት የለውም ፡፡
እግዚአብሔር ቃል የገባላቸው ሰዎች ንብረትንና ሀብትን ከቤተሰብ አባል እንደሚወርሱ ተደርገው ይወሰዳሉ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ጳውሎስ በሕጉ ሥር ያሉትን ለማዳን ክርስቶስ እንደመጣ ፣ እና ከእንግዲህ ልጆች ባሪያዎች እንዳልሆኑ አድርጎ ለገላትያ አማኞች ማሳሰብ ቀጥሏል ፡፡
"ተመሳሳይ"
ለህፃናት ህጋዊ ኃላፊነት ያላቸው ሰዎች
ዋጋ ያላቸው እቃዎችን ደህንነት ለመጠበቅ ሌሎች ሰዎች የሚያምኗቸው ሰዎች
እዚህ እኛ “እኛ” የሚለው ቃል የጳውሎስን አንባቢዎችንም ጨምሮ ሁሉንም ክርስቲያኖች ያመለክታል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ይህ የአለም ህጎችን ወይም የሞራል መርሆዎችን ይመለከታል ፣ ወይም 2) ይህ የሚያመለክተው አንዳንድ ሰዎች በምድር ላይ የሚሆነውን የሚቆጣጠሩትን መንፈሳዊ ሀይል ነው።
ጳውሎስ የጠፋውን ንብረት በመግዛት ወይም የባሪያን ነፃ በመግዛት ምሳሌያዊ ምሳሌ ተጠቅሞ በመስቀል ላይ በመሞት ኢየሱስ ለህዝቡ ኃጢአት የከፈለውን ምስል ያሳያል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
እዚህ ላይ ጳውሎስ ቃሉን የተጠቀመበት ለወንድ ልጅ ነው ምክንያቱም ርዕሰ ጉዳዩ ውርስ ነው። በባህሉ እና በአንባቢዎቹ ዘንድ ፣ ውርስ በተለምዶ ፣ ግን ሁልጊዜ ለወንዶች ልጆች ያልፋል ፡፡ እሱ እዚህ የሴቶች ሕፃናትን አልገለጸም ወይም አልገለጸም ፡፡
እግዚአብሔር አብ የእግዚአብሄርን ልጅ መንፈስ ወደ አማኞች ልብ ልኮታል ፡፡ እግዚአብሔር ሁል ጊዜ እንደሚወዳቸው ያውቃሉ ልክ እንደዚህ ደግ አባት ልጆቹን ይወዳል ፡፡
ልብ ለሚያሰበው እና ለሚሰማው ሰው ልብ ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - "እንዴት ማሰብ እና እርምጃ መውሰድ እንዳለብን እንዲያሳይን የልጁን መንፈስ ልኮ ነበር" (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
የሚጠራው መንፈስ ነው ፡፡
አንድ ትንሽ ልጅ አባቱን በጳውሎስ ቤት ቋንቋ ለአባቱ የሚናገርበት መንገድ ይህ ነው ፣ በገላትያ አንባቢዎች ቋንቋ ግን አይደለም ፡፡ የውጪ ቋንቋን ስሜት ለመጠበቅ ይህንን ቋንቋዎ “አባ” ከሚለው ጋር የሚመሳሰል ድምጽን ይተርጉሙ ፡፡
ጳውሎስ አንባቢዎቹን አንድ ሰው እንደሆኑ አድርጎ እያነጋገራቸው ነው ፣ ስለዚህ “እርስዎ” እዚህ ነጠላ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ዮዎ)
እግዚአብሔር ቃል የገባላቸው ሰዎች ንብረትንና ሀብትን ከቤተሰብ አባል እንደሚወርሱ ተደርገው ይወሰዳሉ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ጳውሎስ የገላትያ አማኞችን በእምነት በእምነት ከመኖር ይልቅ እንደገና በእግዚአብሔር ሕጎች ስር እንደገና እንደሚሞክሩ አሳስቧቸዋል ፡፡
ገለልተኛ ጥያቄዎችን በመጠየቅ ገላትያዎችን መገሰሱን ቀጥሏል ፡፡
“እነዚያ እነዚያ” ወይም “እነዚያ መናፍስት”
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ያውቅሃል” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ይህ ከሁለቱም የአጻጻፍ ጥያቄዎች የመጀመሪያው ነው ፡፡ አት: - “ወደ… መርሆዎች” መመለስ የለብዎትም ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህንን ሐረግ በ 4፡3 ውስጥ እንደተረጉሙት በተመሳሳይ መንገድ ይተርጉሙ ፡፡
ይህ ጥያቄ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ አት: - "እንደገና ባሪያዎች መሆን የለብዎትም!" ወይም እንደገና ባሪያዎች መሆን የሚፈልጉ ይመስላል። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ጳውሎስ እየተናገረ ያለው የተወሰኑ ጊዜዎችን ለማክበር ጥንቃቄ እንዳላቸው በማሰብ ነው ፣ ይህም ያንን ማድረጉ በእግዚአብሔር ፊት ትክክለኛ ያደርገዋል ፡፡ አት: - “ቀኖችን ፣ አዲስ ጨረቃዎችን ፣ ወቅቶችን እና ዓመቶችን በጥንቃቄ ታከብራላችሁ”
«ምንም ላይጠቅሙ ይችሉ ነበር» ወይም «ምንም ዓይነት ተፅእኖ አልደረሰም»
ጳውሎስ የገላትያ አማኞችን አብሯቸው በነበረበት ጊዜ እንዴት በደግነት እንዴት እንደያዙቸው የሚያስታውስ ሲሆን አብሯቸው በማይኖርበት ጊዜ በእሱ መታመናቸውን እንዲቀጥሉ አበረታቷቸዋል ፡፡
እዚህ ማለት በጥብቅ መጠየቅ ወይም መሻር ማለት ነው ፡፡ ይህ ገንዘብን ወይም ምግብን ወይም ቁሳዊ ቁሳቁሶችን ለመጠየቅ የሚያገለግል ቃል አይደለም ፡፡
በ1፡1 ላይ እንዳለው ተርጉሙት
ይህ በአዎንታዊ መልኩ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “መልካም አደረግከኝ” ወይም “እንደቻልሽ አደረግከኝ”
“በአካላዊ ህመም ብታየኝ ለእኔ ከባድ ቢሆንም”
እጅግ መጥላት
እነሱን እንዲቀላቀሉ ለማሳመን "
"እኛን እንዳያሳየን" ወይም "ለእኛ ታማኝ አለመሆንን እንዲያቆም"
“የምታደርጉትን ሁሉ ለማድረግ በቅናት”
ፀጋ እና ህግ አብረው ሊሠሩ እንደማይችሉ ጳውሎስ ለአማኞች ይነግራቸዋል ፡፡
ይህ ለደቀመዛምርቶች ወይም ለተከታዮች ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - “በእኔ ምክንያት እናንተ ደቀመዛሙርቶች ናችሁ” (የበለስ_ማይታፎርን ይመልከቱ)
ጳውሎስ ልጅ መውለድን ለገላትያ ሰዎች አሳቢነት ለማሳየት እንደ ዘይቤ ነው ፡፡ AT: - “አንቺን መውለድ የምችል ሴት እንደሆንኩ ያህል ህመም ይሰማኛል እናም ክርስቶስ በእውነት እስከሚቆጣጠርዎ ድረስ በሥቃዬ እቀጥላለሁ” (የበለስ_አሜን)
"አንድ ጥያቄ መጠየቅ እፈልጋለሁ" ወይም "የሆነ ነገር ልነግርዎት እፈልጋለሁ"
ጳውሎስ ቀጥሎ ምን እንደሚል እያስተዋወቅ ነው። አት: - "ህጉ በትክክል ምን እንደሚል መማር ያስፈልግዎታል" ወይም "ህጉ በትክክል ምን እንደሚል ልንገራችሁ" (የበለስ_ቁስለትን ይመልከቱ)
ጳውሎስ አንድን እውነት ለመግለጽ ታሪክ ይጀምራል-ያ ሕግ እና ጸጋ አብረው ሊኖሩ አይችሉም ፡፡
ይህ የሁለቱ ልጆች ታሪክ እኔ አሁን የምነግራችሁን ስዕል ነው ”
“አመላካች” ማለት ሰዎች እና በውስጡ ያሉ ሌሎች ነገሮች የሚወክሉበት ታሪክ ነው ፡፡ በጳውሎስ ዘገባ ፣ በ 4 21 ውስጥ የተጠቀሱት ሁለቱ ሴቶች ሁለት ቃል ኪዳኖችን ይወክላሉ።
‹በሲና ተራራ› ሙሴ እዚያ ለነበሩ እስራኤላውያን የሰጠው ሕግ የሕግ ማሳያ ነው ፡፡ አት: - "ሙሴ ለእስራኤል ሕግን የሰጠበት በሲና ተራራ ላይ" (የበለስ_ስኔክዶቼን ይመልከቱ)
ጳውሎስ ህጉን እንደ ሰው አድርጎ ይመለከታል። አት: - “በዚህ ቃል ኪዳን ስር ያሉ ሰዎች ሕጉን እንደሚታዘዙ ባሪያዎች ናቸው” (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር) ተመልከት
"ስዕል ነው"
አጋር አጋርና ልጆችዋ ከእሷ ጋር ባሪያዎች ናቸው ፡፡ አት: - እንደ ኢየሩሳሌም እንደ ገዛ ባሪያ ናት ፣ ልጆችዋም ከእሷ ጋር ባሪያዎች ናቸው (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ለታ)
እዚህ “ነፃ” ማለት የታሰረ እንጂ ባርያ አይደለም።
"ደስተኛ ሁኑ"
እዚህ “እርስዎ” መካን ሴትን ያመለክታል እና ነጠላ ነው። (ይመልከቱ: የበለስ_ዮዎ)
በ1፡1 ላይ እንዳለው ተርጉሙት
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች ገላትያኖች የእግዚአብሔር ልጆች ሆነዋል 1) በእግዚአብሔር ቃል በማመን (UDB) ወይም 2) እግዚአብሔር ለአብርሃም የገባውን ቃል ለመፈፀም ተዓምራትን ስለ ሠራ በመጀመሪያ በመጀመሪያ ለአብርሃም ወንድ ልጅን ከዚያም ገላትያንም የአብርሃምን ልጆች በመፍጠር እና ስለሆነም የእግዚአብሔር ልጆች ፡፡
ይህ የሚያመለክተው አጋርን ሚስት አድርጎ በመውሰድ አብርሃም የእስማኤል አባት መሆንን ነው ፡፡ አት: - “በሰው ድርጊት” ወይም “ሰዎች በሠሩት ነገር ምክንያት” (ይመልከቱ።
“መንፈስ ቅዱስ በሆነ ነገር”
በ1፡1 ላይ እንዳለው ይተርጉሙ
የቀሩትን ቃላት እዚህ ውስጥ መሞላት ይቻላል ፡፡ ግን ይልቁን እኛ የነፃይቱ ሴት ልጆች ነን ”(ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ሊሲስ)
ሁሉም ሕጎች እንደ እኛ ጎረቤቶቻችንን በመውደድ የተሟላ በመሆኑ ክርስቶስ አማኞች በክርስቶስ ነፃነታቸውን እንዲጠቀሙ በማስታወስ ይህንን ምሳሌ ተጠቅሟል ፡፡
በቀደሙት ቁጥሮች ላይ ከተገለፀው ባርነት በተቃራኒ ትርጉሙ “ነፃነት” ን ማጉላት አለበት ፡፡
ክርስቶስ ነፃ ያወጣን ነፃ እንድንሆን ነው ፡፡
እዚህ ላይ ቆመ ማለት ላለመቀጠል መወሰንን ያሳያል ፡፡ እንዴት እንደማይቀየሩ በግልፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ሌላ ነገር ለሚያስተምሩ ሰዎች ክርክር አይስጡ” ወይም “ነፃ ለመሆን ቁርጥ ውሳኔ ያድርጉ” (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር ግልፅ) ይመልከቱ
ጳውሎስ ግርዘትን ለአይሁድ እምነት ምሳሌ አድርጎ ይጠቀማል። አት: - "ወደ የአይሁድ ሃይማኖት ብትመለሱ" (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
“አውጁ” ወይም “ምስክርነት”
ጳውሎስ መገረዝ አይሁዳዊ ለመሆን እንደ ተመሳሳዩን ቃል ይጠቀማል። አት: - “አይሁዳዊ ለሆነ ሰው ሁሉ” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
“የታሰረ” ወይም “የታገደ” ወይም “የባርነት”
“ከክርስቶስ ጋር የነበረሽን ግንኙነት ጨርሰሻል”
እዚህ ላይ ጳውሎስ እዚህ ላይ እየተናገረ ነው ፡፡ በሕግ የተጠየቀውን ነገር ለማድረግ በመሞከር ማንም አይሁዳዊ ጻድቅ ሊሆን እንደማይችል በእውነት አስተምሯል ፡፡ አት: - “በሕግ የተጠየቀውን በማከናወን እናንተ ጻድቅ ትሆናላችሁ የምትሉ ሁሉ” ወይም “በሕግ ልትጸድቁ የምትፈልጉ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ.
ያ ጸጋ ከየት እንደመጣ በግልፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር አይራራዎትም” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እኛ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስንና የክርስቲያኖችን ግርዘት የሚቃወሙትን ነው ፡፡ እሱ ምናልባት ገላትያዎችን ጨምሮ ሊሆን ይችላል። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህም የሆነው ምክንያቱ
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “እኛ ስለ እምነት የጽድቅ ተስፋ በእምነት እንጠብቃለን” ወይም 2) “በእምነት የሚመጣውን ትክክለኛውን የጽድቅ ተስፋ እንጠብቃለን” ፡፡
"እግዚአብሔር ሁልጊዜ ከራሱ ጋር እንዲያጸናን በትዕግሥት እና በትዕግሥት እየጠበቅን ነው ፣ እናም እርሱ እንደሚያደርገው እንጠብቃለን"
እነዚህ አይሁዶች ወይም አይሁዳዊ ያልሆኑ መሆናቸው መገለጫዎች ናቸው ፡፡ አት: - “አይሁዳዊም ሆነም አይሁዳዊ አለመሆን” (ይመልከቱ ፡፡
"ይልቁንም ሌሎችን በመውደድ የምናሳየው እግዚአብሔር በእርሱ ላይ ያለን እምነት ያሳስበዋል"
የሚጠቅም ነው
“ኢየሱስ ያስተማረውን ተግባራዊ እያደረጉ ነው”
“ይህን እንድታደርግ ያሳመነሽ እግዚአብሔር አይደለም ፣ እርሱም የሚጠራው”
የጠራቸው ምን እንደሆነ በግልጽ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እናንተ የእሱ ሕዝብ እንድትሆኑ የሚጠራችሁ” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
አንድን ሰው ማሳመን ማለት ያመነውን እንዲለውጥ እና በተለየ መንገድ እርምጃ እንዲወስድ ማድረግ ነው ፡፡
እኔ የምነግራችሁን ከነገርዎት የተለየ ነገር አያምኑም ”
የሚያስጨንቅህን እግዚአብሔር ይቀጣል "
“እውነቱን እንድታውቁ ያደርጋችኋል” ወይም “በመካከላችሁ ችግር ያስነሳል”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ጳውሎስ ለገላትያ ሰዎች የሙሴን ሕግ መታዘዝ እንዳለባቸው የሚናገሩትን ሰዎች ስም አያውቅም ወይም 2) ጳውሎስ የገላትያ ሰዎች “ግራ የሚያጋቡ” ሀብታሞች መሆን አለመሆናቸውን እንዲገነዘቡ አልፈለገም ፡፡ ድሃ ወይም ትልቅ ወይም ትንሽ ወይም ሀይማኖት ወይም ሃይማኖተኛ ያልሆነ
ጳውሎስ ሰዎች እየሰደዱበት መሆኑን አፅን emphasizeት ለመስጠት የሌለበትን ሁኔታ እየገለጸ ነው ምክንያቱም ሰዎች አይሁድ መሆን አለባቸው ብለው እየሰበከ አይደለም ፡፡ ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ AT: - “ወንድሞች ፣ እኔ ገና አይሁዳውያን ስደት እያደረሱብኝ ስለ መገረዝ እንዳልናገር ታውቃላችሁ ፡፡” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር እና በለስ_ማቶ)
በ1፡1 ላይ እንዳለው ተርጉሙት
ጳውሎስ ሰዎች በመስቀል ላይ ባከናወኑት ሥራ እግዚአብሔር ይቅር እንደሚል ስለሚሰብክ ሰዎች ስደት እንደሚያደርሱበት ለማጉላት በሌለበት ሁኔታ እየገለጸ ይገኛል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ኪፖ)
“ሰዎች አሁንም አይሁዳውያን መሆን አለባቸው” እያልኩ ከሆነ
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ስለ መስቀሉ ማስተማር እንቅፋት የለውም” ወይም “የመስቀል ትምህርት ምንም ነገር የሚያሰናክል ነገር የለም” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ማሰናከል ኃጢያትን ይወክላል ፣ እና እንቅፋት ሰዎችን ወደ ኃጢአት የሚወስድ አንድ ነገርን ይወክላል። በዚህ ሁኔታ ኃጢያቱ በእግዚአብሔር ፊት ትክክል እንዲሆን ለማድረግ ፣ ሰዎች ለእኛ ኢየሱስ በመስቀል ላይ እንደሞተ ማመን ብቻ ያስፈልጋቸዋል የሚለውን አስተምህሮ እውነታውን አለመቀበል ነው ፡፡ አት: - “ሰዎች ስለ እውነት እንዲናገሩ የሚያደርጋቸው የመስቀል ትምህርት ተወግ "ል” ወይም “ኢየሱስ በመስቀል ላይ መሞቱን አስመልክቶ ሰዎች ትምህርቱን እንዲተዉ የሚያደርጋቸው ምንም ነገር የለም” (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር ግልፅ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ቃል በቃል ፣ የወንዶች አካሎቻቸውን ለመቁረጥ ጃንደረቦች ወይም 2) ዘይቤያዊነት ፣ ከክርስቲያን ማኅበረሰብ ሙሉ በሙሉ ይርቃሉ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ጳውሎስ በ 5፡11 ውስጥ ለቃሉ የተናገረውን ምክንያት እየሰጠ ነው ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል። አት: - “እግዚአብሔር ወደ ነፃነት ጠራህ” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ነፃ እንድትሆኑ እግዚአብሔር ህዝቡ መረጠህ” ወይም 2) “ነፃ እንድትሆን እግዚአብሔር አዝዞሃል”
በ1፡1 ላይ እንዳለው ተርጉሙት
በእድሉ እና በኃጢያት ተፈጥሮ መካከል ያለው ግንኙነት ይበልጥ በግልፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እንደ ኃጢያተኛ ተፈጥሮዎት ለመምሰል እድል ይሰጡዎታል” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “መላውን ሕግ በአንድ ትእዛዝ ብቻ መግለጽ ይችላሉ ፣ ይህ ነው” ወይም 2) “አንድን ትእዛዝ በመታዘዝ ፣ ሁሉንም ትእዛዛት ታደርጋላችሁ ፣ እና አንደኛው ትእዛዝ ይህ ነው።”
“እርስዎ” ፣ “የእርስዎ” እና “ራስዎ” የሚሉት ቃላት ሁሉም ነጠላ ናቸው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ዮዎ)
ጳውሎስ ኃጢአት በኃጢያት ላይ ቁጥጥርን እንደሚሰጥ ጳውሎስ አብራርቷል ፡፡
በእግር መሄድ የሕይወት ዘይቤ ነው ፡፡ አት-“ሕይወትዎን በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ይኑሩ” ወይም “ሕይወትዎን በመንፈስ ላይ በመመካት ኑሩ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
“የአንድን ሰው ምኞቶች ማከናወን” የሚለው ሐረግ “አንድ ሰው የሚፈልገውን አድርግ” የሚል ዘይቤያዊ አነጋገር ነው። አት: - “ኃጢአተኛ ተፈጥሮህ የሚፈልገውን አትፈጽምም” (የበለስ_ ቪዲዮን ተመልከት)
የኃጢያተኛው ተፈጥሮ ሰው ሆኖ ኃጢአት መሥራት እንደፈለገ ተደርጎ ተገልጻል። አት: - “በኃጢአተኛ ተፈጥሮህ ምን ማድረግ ትፈልጋለህ” ወይም “sinfulጢአት ስለሆንክ ምን ልታደርጋቸው ትፈልጋለህ?”
'የሙሴን ሕግ የመታዘዝ ግዴታ አልነበረውም'
“ሥራ” የሚለው የግሪክኛ ስም “እሱ” ከሚለው ግስ ጋር ሊተረጎም ይችላል። አት: - "የኃጢያት ተፈጥሮ ምን ያደርጋል"
የኃጢያተኛው ተፈጥሮ ነገሮችን የሚያደርግ የሚያደርግ ሰው ነው ተብሎ ተገልጻል። አት: - “ሰዎች በኃጢአታቸው ምክንያት የሚያደርጉት” ወይም “ሰዎች ኃጢአተኞች በመሆናቸው ምክንያት የሚያደርጉት” (ይመልከቱ። የበለስ_ከዋክብት)
ለአማኞች እግዚአብሔር ቃል የገባውን ቃል መቀበል ከቤተሰብ አባል ንብረትንና ሀብትን እንደሚወርስ ይገለጻል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ቁጥጥር - ጳውሎስ ሰዎች በሌሎች ሰዎች ሊያዩት ለሚችሉት ዘይቤ እንደ ዘይቤ ይጠቀማል ፡፡ አት-መንፈስ ቅዱስ የሚቆጣጠራቸው ሰዎች ፍቅርን ይገልጣሉ ... እንደ ዛፍ ራስን መግዛትን ያፈራል "(ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር) ፡፡
"መንፈስ ምን ያፈራል"
ጳውሎስ እንደ ሰው ስብዕና በኃጢያት ተፈጥሮአቸው ለመኖር ፈቃደኛ ያልሆኑ ክርስቲያኖችን ይናገራል ፣ እነሱ በመስቀል ላይ ስለገደሉት ፡፡ አት-“በመስቀል ላይ እንደገደሉት አድርገው ከኃጢያት ተፈጥሮው እና ፍላጎቱ ጋር ላለመመኘት እምቢ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቀፎ እና የበለስ_ቁጥር)
የኃጢያት ተፈጥሮው ምኞት እና ምኞት ያለው ሰው እንደሆነ ተደርጎ ተገልጻል። አት: - “የኃጢአታቸው ተፈጥሮ ፣ እና በእሱ ምክንያት ለማድረግ በጣም የፈለጉት ነገር” (ይመልከቱ።
"የእግዚአብሔር መንፈስ በሕይወት እንድንኖር አድርጎናል"
በየቀኑ "መራመድ" ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - "እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውን እና የምናከብርውን ነገር እናደርጋለን ፣ ስለሆነም መንፈስ ቅዱስ እንዲመራን ፍቀድልን" (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
“አለብን”
ጳውሎስ አማኞችን ሌሎች አማኞችን እንዴት መያዝና እግዚአብሔር እንዴት ወሮታ እንደሚሰጥ አስተምሯቸዋል።
በ1፡1 ላይ እንዳለው ተርጉሙት
“አንድ ሰው” ወይም “ከመካከላችሁ ማንም”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) አንድ ሰው በድርጊቱ ውስጥ የተገኘ ሰው ፣ “በኃጢያት ተገኝቷል ፣” ወይም 2) ያ ሰው ክፋትን ለማድረግ ሳይያስብ ኃጢአት ሠርቶ “እጅ ሰጠው ኃጢአት ሠርቷል” ፡፡
“ከእናንተ በመንፈስ የሚመሩ” ወይም “በመንፈስ መሪነት የምትኖሩ”
"የበደለውን ሰው እርማት" ወይም "የበደለውን ሰው ከእግዚአብሔር ጋር ወደ ትክክለኛው ዝምድና እንዲመለስ አጥብቀው ይመክሩ"
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) መንፈስ እርማትን የሚሰጥ ወይም 2) “በገርነት” ወይም “በደግነት” የሚመራው መንፈስ ነው ፡፡
እነዚህ ቃላት ገላትያንን እያንዳንዳቸውን እንደሚናገር ለማጉላት ሁሉም አንድ ሰው እንደሆኑ አድርገው ይመለከቷቸዋል ፡፡ AT: - “ስለራሳችሁ አስቡ” ወይም “እያንዳንዳችሁን ፣ ስለ ራሳችሁ ጉዳይ ይጨነቁ” እላለሁ ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ስለሆነም ምንም ኃጢአት እንዳትሠሩ እንዳትፈታተኑ” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
"ምክንያቱም።" ይህ የሚያሳየው የሚከተለው ቃል የገላትያ ሰዎች 1) “አንዱ የሌላውን ሸክም መሸከም” (6 1) ወይም 2) እነሱ ራሳቸው እንዳልተፈተኑ ተጠንቀቁ (6 1) ወይም 3) “እንዳይታለሉ” ( 5 1) ፡፡
“እሱ በጣም አስፈላጊ የሆነ ሰው ነው” ወይም “እሱ ከሌላው ይበልጣል”
እሱ እሱ አስፈላጊ አይደለም ወይም “እሱ ከሌሎቹ አይሻልም”
እያንዳንዱ ሰው የግድ መሆን አለበት
እያንዳንዱ ሰው የሚፈርደው በገዛ ሥራው ብቻ ነው ወይም “እያንዳንዱ ሰው ለገዛ ሥራው ብቻ ነው ተጠያቂው”
እያንዳንዱ ሰው ያደርጋል
"ሰውየው"
እዚህ ላይ ይህ ማለት እግዚአብሔር “በእግዚአብሔር ቃል” ወይም “በእውነት ቃል” ማለት እግዚአብሔር የተናገረው ወይም ያዘዘውን ሁሉ ማለት ነው ፡፡
መትከል በአንድ ዓይነት ውጤት የሚጠናቀቁ ነገሮችን ማድረጉን ይወክላል ፣ እናም መሰብሰብ አንድ ሰው ያደረገውን ውጤት ያሳያል ማለት ነው። አት: - “አንድ ገበሬ ማንኛውንም የተተከለውን ዘር ፍሬ እንደሚሰበስብ ሁሉ ፣ እያንዳንዱ ሰው የሚያደርገውን ማንኛውንም ነገር ያገኛል” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
እዚህ እዚህ ላይ ጳውሎስ ወንዶችን አልገለጸም ፡፡ "ሰው ... ያ ሰው"
እንደ ኃጢአተኛው ተፈጥሮው ዘር ይተክላሉ። በኃጢያት ተፈጥሮው ምክንያት ይህ ማድረግ የሚፈልገውን ማድረጉን ይወክላል። አት: - “በኃጢያት ተፈጥሮው እንደፈለገው እንደ ዘር ይተክላል” ወይም “በኃጢያቱ ተፈጥሮው ለማድረግ የሚፈልገውን ነገር ያደርጋል” (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
“ላደረገው ነገር ቅጣትን ይቀበላል” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
የእግዚአብሔር መንፈስ የወደደውን ያደርጋል “(የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
ከእግዚአብሔር መንፈስ እንደ ሽልማት የዘላለም ሕይወት ይቀበላሉ ”
“መልካም ማድረጋችንን መቀጠል አለብን”
ለሌሎች ደህንነት ሲባል መልካም ማድረግ
“በጊዜው” ወይም “እግዚአብሔር በመረጠው ጊዜ”
"በዚህ ምክንያት" ወይም "በዚህ ምክንያት"
“ከሁሉም በላይ ... ለእነዚያ” ወይም “በተለይም ... ለእነዚያ”
"በእምነት በእምነት የእግዚአብሔር ቤተሰብ አባላት የሆኑት"
ጳውሎስ ይህንን ደብዳቤ ሲዘጋ ፣ ሕጉ የማያድን እና የክርስቶስን መስቀል ማስታወስ እንዳለበት አንድ ተጨማሪ ማሳሰቢያ ሰጣቸው ፡፡
ይህ ማለት ጳውሎስ አፅን wantsት ለመስጠት ይፈልጋል 1) የሚቀጥለውን መግለጫ ወይም 2) ይህ ደብዳቤ የመጣው ከእርሱ ነው ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ምናልባት ጳውሎስ ምን እንደሚጽፍ የነገረውን ይህን ደብዳቤ አብዛኛው ሰው የፃፈው ረዳት ሳይኖረው አይቀርም ፣ ግን ጳውሎስ ራሱ የፃፋውን ይህን የመጨረሻውን ክፍል ጻፈ ወይም 2) ጳውሎስ መላውን ደብዳቤ ራሱ ጻፈ።
"ሌሎች ስለእነሱ እንዲያስቡ" ወይም “ሌሎች ጥሩ ሰዎች ናቸው ብለው እንዲያስቡ አድርጓቸዋል”
“በሚታይ ማስረጃ” ወይም “በእራሳቸው ጥረት”
"በኃይል" ወይም "በከፍተኛ ተጽዕኖ"
አይሁዶች እንዳያሳድዱት "ክርስቶስ መስቀል ብቻውን ሰዎችን ያድናል"
እዚህ ላይ መስቀል በመስቀል ላይ በሞተ ጊዜ ክርስቶስ ለእኛ ያደረገውን ያሳያል ፡፡ አት: - “ኢየሱስ በመስቀል ላይ ያከናወነው ሥራ” ወይም “የኢየሱስ ሞትና ትንሣኤ” (ይመልከቱ። የበለስ.
እንድትገረዙ የሚጠይቁአችሁ ሰዎች
"ህግን ለመጠበቅ በሚሞክሩ ሰዎች ላይ ስለጨምሩህ ይኮሩ ዘንድ"
“ከመስቀል ውጭ በሌላ በየትኛውም ነገር መመካት አልፈልግም” ወይም “በመስቀል ብቻ ልኮራ”
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ዓለምን እንደ ቀድሞው አስባለሁ” ወይም “ዓለምን በመስቀል ላይ እንደገደለው ወንጀለኛ አደርገዋለሁ” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ከዚህ በፊት ካለው ሐረግ ውስጥ “ተሰቅለዋል” የሚሉት ቃላት ተረድተዋል ፡፡ አት: - "እኔ ለዓለም ተሰቅዬአለሁ" (የበለስ_ሊሲስስ ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ዓለም እንደ ቀድሞው እንደቆየችኝ” ወይም 2) “እግዚአብሔር በመስቀል ላይ እንደገደለው ወንጀለኛ ቆጠረችኝ”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የዓለም ሰዎች ፣ ለእግዚአብሄር ምንም ደንታ የሌላቸውም ወይም 2) ለእግዚአብሄር ምንም ግድየለሾች የሚያሳስባቸው ነገር አስፈላጊ ናቸው ፡፡
“ለእግዚአብሔር አስፈላጊ ነው”
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) አዲስ ክርስቶስ አማኝ ወይም 2) የአማኝ አዲስ ሕይወት።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) አማኞች በአጠቃላይ የእግዚአብሔር እስራኤል ናቸው ወይም 2) “ሰላምና ምሕረት በአህዛብ አማኞችና በእግዚአብሔር እስራኤል ላይ ይሁን” 3) “ህጉን ለሚከተሉ እና ምህረት ሊሆኑ ይችላሉ ፡፡ በእግዚአብሔር እስራኤል ላይ ይሁን።
ይህ ደግሞ “በመጨረሻም” ወይም “ይህን ደብዳቤ እንደጨረስኩ” ማለት ይችላል ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ጳውሎስ ለገላትያ ሰዎች እንዳያስቸግሩት ፣ “ይህን እያዘዝኩህ ነው ፣ አትጨነቅ” ወይም 2) ጳውሎስ ሁሉንም ሰዎች እንዳያሳዝኑት ለገላትያኖች እየነገራቸው ነው ፣ “እኔ ነኝ ይህን ሁሉ ለሁሉም በማዘዝ “አታስጨንቁኝ ፣” ወይም 3) ጳውሎስ ምኞቱን እየገለጸ ነው ፣ “ማንም እንዲያስቸገረኝ አልፈልግም ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ስለእነዚህ ጉዳዮች ለእኔ ንገሩኝ” (ዩ.አር.ቢ.) ወይም 2) “ችግር ያመጣብኛል” ወይም “ጠንክሮ ስጠኝ” ፡፡
እኔ የኢየሱስን አገልግሎት በማግኘቴ በሰውነቴ ውስጥ የተፈወሱ ቁስሎች አሉኝ ”ወይም“ እኔ የኢየሱስ በመሆኔ አሁንም እኔ በሰውነቴ ውስጥ የተፈወሰው የቁስል ምልክት አለኝ ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) በጦር ወታደር በወታደር ወይም በአገልጋይ በአደገኛ ሥራ ላይ ከደረሰባቸው ቁስል ቁስሎች ወይም 2) የባሪያ መለያ ምልክት የሆኑ ምልክቶች ፡፡
"ጌታ ኢየሱስ ለመንፈሳችሁ ደግ እንዲሆን እጸልያለሁ"
በ1፡1 ላይ እንዳለው ተርጉሙ
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ ይህን ደብዳቤ የሚከፍተው በእግዚአብሔር ፊት ያላቸውን የአማኞችን ደረጃ እና ደህንነት በመናገር ነው። በእግዚአብሔር ፈቃድ፡ "በእግዚአብሔር ፈቃድ" ወይም "በእግዚአብሔር ምርጫ" ለእግዚአብሔር ለተለዩት ትኩረት፡ "በግብረ ገብ ያለ ነቀፋ መሆን" ወይም "ቅዱሳን" በክርስቶስ ኢየሱስ ለሚያምኑ፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባትና አምላክ ይባረክ፡ ትኩረት፡ "የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክና አባት እንባርከው" የባረከን፡ ትኩረት፡"እግዚአብሔር ባርኮናልና" "ባረከን" የሚለው ቃል ጳውሎስን እና በኤፌሶን ያሉትን አማኞች ያጠቃልላል። በመንፈሳዊ በረከት ሁሉ፡ ትኩረት፡"ከእግዚአብሔር መንፈስ የሚመጣ በረከት ሁሉ" በክርስቶስ፡ "በክርስቶስ" እና ተመሳሳይ አገላለጦች ዘይቤያዊ አባባሎች ሲሆኑ በተደጋጋሚ በአዲስ ኪዳን ደብዳቤዎች ውስጥ የምናገኛቸው ናቸው። እንዚህ አባባሎችም በክርስቶስና እና በእርሱ በሚያምኑት መካከል ጠንካራ ግንኙነት የሚያሳዩ ናቸው። (ተመልከት፡ [[rc://*/tw/bible/kt/inchrist]]) ቅዱሳንና ነውር የሌለን እንሆን ዘንድ፡ ጳውሎስ በእግዚአብሔር ልንሆን የምንችላቸውን ሁለት ባህሪያት ያሳየናል።
እግዚአብሔር * የራሱ ልጆች አድርጎ ሊቀበለን አስቀድሞ ወሰነን፡
"ሊቀበለን" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን፥የኤፌሶንን ቤተክርስቲያን እና በክርስቶስ ውስጥ ያሉትን አማኞች ነው። ትኩረት፡"እግዚአብሔር ከጥንት ጀምሮ ልጆች አድርጎ ሊቀበለን ወሰነ" ልጆች አድርጎ ሊቀበለን፡ እዚህ ጋር"ልጆች አድርጎ ሊቀበለን" የሚለው ሃሳብ ወደ እግዚአብሔር ቤተሰብነት መቀላቀልን አመልካች ነው። በኢየሱስ ክርስቶስ፡ እግዚአብሔር አማኞችን ወደ ራሱ ቤተሰብ የሚያመጣው በኢየሱስ ክርስቶስ ስራ አማካኝነት ነው። ይህንንም የፈጸመው ሊያደርግ የፈለገውን ነገር ለማድረግ ደስ ስለተሰኘ ነበር፡ "የፈፀመው" እና "ሊያደርግ" የሚሉት ቃላት እግዚአብሔርን አመላካች ናቸው። በሚወደው በልጁ፡ "የእግዚአብሔር ውድ" ወይንም "ኢየሱስ ክርስቶስ"
በሚወደው ልጁ፡ "በእግዚአብሔር ውድ፥በኢየሱስ ክርስቶስ" ቤዛነትን*አገኘን "አገኘን" የሚለው ቃል ሁሉንም አማኞች ነው።
ፀጋ*ተትረፍርፎ፡ "የእግዚአብሔር ፀጋ ታላቅነት" ወይም "የእግዚአብሔር ፀጋ መትረፍረፍ" በጥበብና በማስተዋል ሁሉ፡ እግዚአብሔር ለአማኞች ታላቅ ጥበብ እና ማስተዋል ሰጥቷል። ትኩረት፡"የበዛ ጥበብ እና ማስተዋል።"
በፈቃዱ መሰረት፡ "እንደ እርሱ ደስታ" በክርስቶስ፡ "በክርስቶስ" እና ተመሳሳይ አገላለጦች ዘይቤያዊ አባባሎች ሲሆኑ በተደጋጋሚ በአዲስ ኪዳን ደብዳቤዎች ውስጥ የምናገኛቸው ናቸው። እንዚህ አባባሎችም በክርስቶስና እና በእርሱ በሚያምኑት መካከል ጠንካራ ግንኙነት የሚያሳዩ ናቸው። (ተመልከት፡ [[rc://*/tw/bible/kt/inchrist]]) በእቅዱ ውስጥ ያለውን፡ ትኩረት፡"ትክክለኛው ጊዜ ሲደርስ" ዕቅዱን የሚፈፅምበት ጊዜ ሲደርስ፡ ትኩረት፡"እርሱ እቅዱን ይፈፅማል"
ተመረጥን፡ "እግዚአብሔር የእርሱ ርስት እንሆን ዘንድ መረጠን" ወይም እግዚአብሔር የእርሱን ርስት እንቀበል ዘንድ መረጠን።" አስቀድሞም ተወሰንን፡ "ተወሰንን" የሚለው ቃል ጳውሎስን እና የአይሁድን በክርስቶስ አማኝ ህዝብ እንጂ አህዛብን በሚያደርገው ዕቅድ፡ "የእግዚአብሔር እቅድ" እንደ ገዛ ፈቃዱ በሚያደርገው ዕቅድ መሠረት፡ "የእግዚአብሔር ፈቃድ"
የእውነት ቃል የሰማችሁት በክርስቶስ ነው፡ ትኩረት፡"በክርስቶስ በማመናችሁ በእርሱ እንደዳናችሁ ሰማችሁ" በክርስቶስ አማካይነት የመዳናችሁ ወንጌል የሆነውን፡ ትኩረት፡"ክርስቶስ የመዳናችሁ ወንጌል ነው" ባመናችሁበትና፡ ትኩረት፡ "እናንተም በክርስቶስ አመናችሁ" በመንፈስ ቅዱስ በታተማችሁበት፡ ደብዳብ በሰም እንድሚታሸግ እና ማን እንድላከው ምልክት እንድሚደረግበት፥እግዚአብሔርም እንዲሁ በመንፈስ ቅዱስ አትሞ ባለቤትነቱን ያሳያል። ትኩረት፡ "እግዚአብሔር በተስፋው ቅዱስ መንፈስ አትሟችኋል" (ተመልከት፡ እንዲሁም
መንፈስ ቅዱስ የርስታችን ዋስትና የሚሆን መያዣ፡ እግዚአብሔር በትክክለኛው ጊዜ መንፈስ ቅዱስን የዘላለም ህይወት ተስፋ ስጦታ አድርጎ ሰጠን። ትኩረት፡"መንፈስ ቅዱስ ዋስትና ነው።" ተስፋ የተደረገው ሀብት በእጅ እስገሚገባ ድረስ፡ ትኩረት፡ "የርስታችንን ሃብት እስክናገኝ ድረስ" ወይንም "ርስታችንን እስክንቀበል ድረስ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ ለኤፌሶን አማኞች ከመፀለዩም በላይ አማኞች በክርስቶስ ውስጥ ስላላቸው ሃይል ያመሰግናል። ስለዚህ፡ "በዚህ ምክንያት" ለእርሱም ቅዱሳን ሁሉ ስላላችሁ፡ "ለክርስቶስ ቅዱሳን ላላችሁ ፍቅር" ወይም "ለአማኞች ሁሉ ላላችሁ ፍቅር" እግዚአብሔርን ማመስገን*አላቋረጥሁም፡ ትኩረት፡"ማመስገኔን እቀጥላለሁ"
እርሱን ለማወቅ * የጥበብ እና የመገለጥ መንፈስ:
ትኩረት፡"የእርሱን መገለጥ መረዳት የሚያስችል መንፈሳዊ ጥበብ" የልባችሁ ዐይኖች እንዲበሩ፡ "የልባችሁ አይኖች እንዲበሩ" የሚለው ሃረግ የአንድን ሰው የማስተዋል ሁኔታ ይገልፃል። ትኩረት፡"ማስተዋልን አግኝታችሁ እንዲበራላችሁ"
የመጠራታችን ተስፋ፡ "የጥሪያችን ተስፋ" የርስቱ ክብር ባለጠግነት፡ "የርሱ የከበረ ርስት ባልጠግነት" ወይም "የከበረው ርስቱ ብዛት" በእርሱ ቅዱሳን፡ ይህ ሃሳብ ያለ ነቀፋ መሆንን፥መለየትን እና መቀደስን ያጠቃልላል።
የኀይሉ ታላቅነት ምን እንደሆነ፡ የእግዚአብሔር ሃይል ከሌሎች ሃይል ሁሉ ይበልጣል። እንደ ኀይሉ ብርታት አሠራር፡ ትኩረት፡"ለእኛ የሚሰራልን ታላቅ ሃይል" በቀኙ እንዲቀመጥ፡ "ክርስቶስን በእግዚአብሔር ቀኝ አስቀመጠው" ወይም "ክርስቶስ በክብር ስፍራ ተቀመጠ" ከማንኛውም ግዛት፥ ሥልጣን፥ኀይልና ጌትነት *በላይ፡ እነዚህ የተለያዩ የልዕለ ተፈጥሮ አካላትን ማለትም ሁለቱም የመላዕክትም ሆነ የዲያብሎስን ደረጃዎች ያሳያሉ። በዚህ ዘመን፡ "በዚህ ጊዜ" በሚመጣውም ዘመን፡ "ወደፊት"
እግዚአብሔር * እንዲገዛ አድርጓል፡
"እግዚአብሔር አስቀመጠለት" "እግዚአብሔር አደረገለት" (UDB) በክርስቶስ እግር ሥር፡ እዚህ ጋር "እግር" የክርስቶስን ጌትነት፥ስልጣን እና ሃይል ይወክላል።" በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሁሉም ነገር ላይ ራስ አድርጎ ሾሞታል፡ "ራስ" የሚያመለክተው መሪነትን ወይም ሃላፊነትን ነው። ትኩረት፡"በቤተክርስቲያን ውስጥ ባሉ ነገሮች ላይ ሁሉ ይገዛል" የእርሱ * አካሉ፡
ብዙውን ጊዜ የክርስቶስ አካል የሚለው ቤተክርስቲያንን ነው። በሁሉም መንገድ የሚሞላው የእርሱ ሙላት፡ ትኩረት፡"ክርስቶስ ለነገሮች ሁሉ ህይወት እንደሚሰጥ ቤተክርስቲያኑን በህይወት እና በሃይል ይሞላታል"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ አማኞችን ስላለፈው ጊዜ ካስታወሳቸው በኋላ አሁን ደግሞ በእግዚአብሔር ፊት ያላቸውን ሁኔታ ይነግራቸዋል። ከበደላችሁና ከሓጢአታችሁ የተነሳ የሞታችሁ ነበራችሁ፡ የሞተ ሰው በአካሉ ምላሽ መስጠት ሃጢያተኛ ሰዎች እንዴት እግዚአብሔርን መታዘዝ እንደማይችሉ ያሳያል። ከበደላችሁና ከሓጢአታችሁ የተነሳ፡ ሁለቱም "በደል" እና "ሐጢያት" የሚሉት ቃላት የሚያሳዩት አንድ አይነት ነገር ነው። ጳውሎስ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው የሰዎችን ሃጢያት ታላቅነት ነው። እንኖር ነበር፤ ይህ ሰዎች ይኖሩ የነበሩበትን ባህሪ ያሳያል። ትኩረት፡"ቀድሞ ትኖሩ ነበር።" በዚያን ጊዜ የዚህን ዓለም ክፉ መንገድ በመከተል፡ ሐዋርያት "ዓለም" የሚለውን ቃል የሚጠቀሙት ስግብግብነት የሞላበትን ብልሹ የዚህ ዓለም ሰዎችን ባህሪያት ለማሳየት ነው። ትኩረት፡"በዚህ ዓለም ውስጥ እንደሚኖሩት አይነት ስዎች እሴት" ወይም የዚህን ጊዜያዊ ዓለም መርሆች በመከትል" በአየር ላይ ባሉት ኀይላት ላይ ገዥ ለሆነው፡ ይህ ዲያብሎስን ወይም ሰይጣንን ያመለክታል። ለሚሠራው መንፈስ፡ "ለሚሰራው መንፈስ" የሚለው ሃረግ ዲያብሎስ ወይም ሰይጣንን ያመለክታል። ለሥጋችን ክፉ ምኞት እየታዘዝንና ፈቃዱን እየፈጸምን፥ የአእምሮአችንንም ሐሳብ እየተከተልን፡ "ስጋ" እና "አዕምሮ" የሚሉት ቃላቶች መላው ሰውነትን ይወክላል። የቁጣ ልጆች፡ እግዚአብሔር የተቆጣቸው ሰዎች (ተመልከት፡
እግዚአብሔር ምሕረት በማድረግ ባለጠጋ ስለሆነ፡ "እግዚአብሔር በምህረት የተትረፈረፈ ነው" ወይም "እግዚአብሔር ለእኛ እጅግ ሩህሩህ ነው" ከወደደን ከታላቅ ፍቅሩ የተነሳ፡ "ለእኛ ካለው ታላቅ ፍቅር የተነሳ" ወይም "እጅግ በጣም ስለሚወደን" በበደላችን ሙታን በነበርንበት ጊዜ እንኳ ከክርስቶስ ጋር አዲስ ሕይወት ሰጠን፡ ይህ የሚያሳየው የሞተ ሰው ከሞት ካልተነሳ በቀር ምላሽ መስጠት እንደማይችል፤ሃጢያተኛ ሰውም አዲስ መንፈሳዊ ህይወት ካልተቀበለ እግዚአብሔርን መታዘዝ አይችልም። በክርስቶስ ኢየሱስ፡ "በክርስቶስ ኢየሱስ" " እና ተመሳሳይ አገላለጦች ዘይቤያዊ አባባሎች ሲሆኑ በተደጋጋሚ በአዲስ ኪዳን ደብዳቤዎች ውስጥ የምናገኛቸው ናቸው። እነዚህ አባባሎችም በክርስቶስና እና በእርሱ በሚያምኑት መካከል ጠንካራ ግንኙነት የሚያሳዩ ናቸው። (ተመልከት፡ [[rc://*/tw/bible/kt/inchrist]]) በሚመጣው ዘመን፡ "ወደፊት"
የዳናችሁት በእምነት አማካይነት በጸጋ ነውና፡ የእግዚአብሔር ርህራሄ በኢየሱስ በማመን ብቻ ከፍርድ ልንድን የቻልንበት ሁኔታ ነው። ትኩረት፡"በእርሱ በማመናችሁ ምክንያት እግዚአብሔር በፀጋው አዳነን።" የሆነ ነገር አይደለም፡ "የሆነ ነገር" የሚለው ሃረግ ወደ ኋላ "የዳናችሁት በእምነት አማካይነት በጸጋ ነውና" የሚለውን አመላካች ነው። በስራ የተገኘ አይደለም፡ ትኩረት፡"ይህ መዳን በስራ አማካኝነት የተገኝ አይደለም" የእግዚአብሔር እጅ ሥራዎች ነን፡ "ነን" የሚለው ቃል ጳውሎስን እና በኤፌሶን ያሉትን አማኞች ሁሉ ነው። በክርስቶስ ኢየሱስ፡ "በክርስቶስ ኢየሱስ" " እና ተመሳሳይ አገላለጦች ዘይቤያዊ አባባሎች ሲሆኑ በተደጋጋሚ በአዲስ ኪዳን ደብዳቤዎች ውስጥ የምናገኛቸው ናቸው። እነዚህ አባባሎችም በክርስቶስና እና በእርሱ በሚያምኑት መካከል ጠንካራ ግንኙነት የሚያሳዩ ናቸው። (ተመልከት፡ [[rc://*/tw/bible/kt/inchrist]]) ለመስራት፡ ትኩረት፡ "መከተል" ወይም "ማድረግ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ እነዚህን አማኞች ሊያሳስባቸው የሚፈልገው ነገር አህዛብ እና አይሁድ በክርስቶስ እና በመስቀሉ አማካኝነት አንድ እንደሆኑ ነው። በትውልድ አሕዛብ፡ ከአይሁድ ህዝብ ውጪ የሆነውን ያመለክታል። ያልተገረዙ፡ ከአይሁድ ህዝብ ውጪ የሆኑት በህፃንነታቸው የማይገረዙ ስለነበር በአይሁዶች እግዚአብሔርን እንደማይከተሉ ይቆጠሩ ነበር። መገረዝ ፡ ይህ ቃል የአይሁድ ህዝብ 8 ቀን ከሆነው ወንድ ልጅ ጀምሮ የሚያደርጉትን ግዝረት ያመላክታል። ከክርስቶስ ተለይታችሁ፡ ትኩረት፡ "የማያምኑ" በሰው እጅ የሚከናወነውን መገረዝ፡ ግዝረቱ የሚከናወነው በወንድ ህፃናት አካል ላይ ነው። የእስራኤል ወገን ፡ "የእስራኤል ማህበረሰብ" ለተስፋውም ኪዳን ባዕድ ሆናችሁ፡ ትኩረት፡ "የእግዚአብሔርን የተስፋ ኪዳን አታውቁም ነበር"
አሁን * በክርስቶስ ኢየሱስ በመሆን፡
ጳውሎስ የኤፌሶንን አማኞች በክርስቶስ ከማመናቸውና ካመኑ በኋላ ያለውን ልዩነት ያሳያቸዋል። (ተመልከት፡ [[rc://*/tw/bible/kt/inchrist]]) ከእግዚአብሔር ርቃችሁ የነበራችሁት * ወደ እግዚአብሔር እንድትቀርቡ ተደርጋችኋል፡
አማኞቹ ቀደም ብሎ በሐጢያታቸው ምክንያት ከእግዚአብሔር ተለይተው ነበር። አሁን ግን ኢየሱስ በደሙ አማካኝነት ወደ እግዚአብሔር አቅርቧቸዋል። እርሱ ሰላማችን ነውና፡ ትኩረት፡"ኢየሱስ ሰላሙን ሰጥቶናል" በሥጋውም፡ ትኩረት፡ "በመስቀል ሞት በመሞት" የጥል ግድግዳ፡ ትኩረት፡"የጥላቻ ግድግዳ" ወይም "ጤናማ ያልሆን እሳቤ" የለያየንን፡ ይሄ የሚያሳየው ጳውሎስንና የኤፌሶን ሰዎችን እንዲሁም አይሁድ አማኞችንና አህዛቦችን ነው። የትእዛዛትንና የሕግ ደንቦችን በሥጋው ሻረ፡ የኢየሱስ ደም አይሁድ እና አህዛብ በሰላም በእግዚአብሔር ፊት ይኖሩ ዘንድ የሙሴን ህግ ማሟላት ችሏል። አንድ አዲስ ሕዝብ፡ አንድ አዲስ ህዝብ፥የተዋጀ የሰው ዘር ሁለቱን ሕዝቦች* ለማስታረቅ፡
ትኩረት፡"አይሁድንም ሆነ አህዛብን በአንድ ላይ ለማምጣት" በመስቀሉ አማካይነት፡ ይህ በክርስቶስ በመስቀል ሞት አማካይነት ማለት ነው። (ተመልከት፡ በመስቀሉ አማካይነት* የነበረውን ጠላትነት ገድሎ፡
ኢየሱስ አይሁድ እና አህዛብ እርስ በእርሳቸው የሚኖራቸውን ጠላትነት አስወግዷል። እንደሙሴ ህግ እንደገና መኖር አያስፈልጋቸውም።
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ ለኤፌሶን አማኞች እያላቸው ያለው በአሁኑ ጊዜ ያሉት አማኞች ከሐዋርያት እና ከነቢያት ጋር አንድ በመሆናቸውም የእግዚአብሔር መንፈስ ቤተ መቅደስ ሆነዋል። ሰላሙንም አወጀ፡ ትኩረት፡ "የሰላም ወንጌል አስታወቀ" ወይም "የሰላም ወንጌል አወጀ" ርቀው ለነበሩት፡ ይህ አህዛብን ወይም አይሁድ ያልሆኑትን አመልካች ነው። ቀርበው ለነበሩት፡ ይህ አይሁድን ያሳያል። በኢየሱስ አማካይነት እኛ ሁለታችንም * መቅረብ እንችላለንና፡
እዚህ ጋር "ሁለታችንም" የሚለው ጳውሎስን አማኝ አይሁድን እና አማኝ የሆኑትን አህዛብ ነው። በአንድ መንፈስ፡ ሁሉም አማኞች፥ አይሁድ እና አህዛብ ወደ እግዚአብሔር አብ መገኘት በዚያው አንድ መንፈስ መግባት ይችላሉ።
እናንተ አሕዛብ ከቅዱሳንና ከእግዚአብሔር ቤተ ሰብ አባላት ጋር የአንድ አገር ዜጎች ናችሁ እንጂ ከእንግዲህ መጻተኞችና እንግዶች አይደላችሁም፡ ልክ ዜጋ ያልነበር ዜጋ እንድሚሆነው ሁሉ ይህ የአህዛብን መንፈሳዊ ሁኔታ ከማመናቸው በፊት እና በኋላ ያለውን ሁኔታ ያሳያል። እንግዶች አይደላችሁም፡ "የውጭ አገር ሰዎች አይደላችሁም" መፃተኞች፡ "ዜጋ ያልሆናችሁ" መሠረት ላይ የተመሠረቱ ናቸው፡ ጳውሎስ የእግዚአብሔርን ቤተሰብ ከህንፃ ጋር ያስተያየዋል። ክርስቶስንም እንደ ማዕዘን ራስ ድንጋይ፥ሐዋርያትን እንደ መስረት እንዲሁም አማኞችን እንደ ውቅር። ቤተሰቡ የሆነው ሕንጻ ሁሉ በኢየሱስ ኀይል አንድ ላይ ተገጣጥሞ ለጌታ ቅዱስ ቤተ መቅደስ ለመሆን ያድጋል፡ ልክ ግንበኛ ድንጋዮቹን በቦታቸው እንደሚገጣጥማቸው፥ጳውሎስ የክርስቶስን ቤተሰብ አሁንም በህንፃ መመሰሉን ይቀጥላል። በእርሱ * በክርስቶስ
"በክርስቶስ ኢየሱስ" " እና ተመሳሳይ አገላለጦች ዘይቤያዊ አባባሎች ሲሆኑ በተደጋጋሚ በአዲስ ኪዳን ደብዳቤዎች ውስጥ የምናገኛቸው ናቸው። እነዚህ አባባሎችም በክርስቶስና እና በእርሱ በሚያምኑት መካከል ጠንካራ ግንኙነት የሚያሳዩ ናቸው። (ተመልከት፡ [[rc://*/tw/bible/kt/inchrist]]) እናንተም እግዚአብሔር በመንፈሱ የሚኖርበት ሕንጻ እንድትሆኑ፡ ይህ አማኞች እርስ በእርስ በመገጣጠም በመደበኛነት እግዚአብሔር በመንፈስ ቅዱስ ሃይል እንዴት በመካከላቸው እንድሚኖር ይገልፃል።
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ ውድ ኋላ መለስ ብሎ የአይሁድንና የአህዛብን አንድ መሆን ካመላከት በኋላ አሁን ደግሞ አማኞች ቤተ መቅደስ የሆኑበትን የተሰወረ እውነት ያስታውቃል። በዚህ ምክንያት፡ "ለናንተ በተሰጠው ፀጋ ምክንያት" ለእናንተ ጥቅም ሲባል ስለ ተሰጠኝ የእግዚእብሔር ጸጋ መጋቢነት፡ "እግዚአብሔር ለናንተ የሰጠኝን የፀጋ ማስተዳደር ሃላፊነት"
በመገለጥ እንዳውቅ አድርጓል፡ ትኩረት፡"እግዚአብሔር ገልጦልኛል" (ተመልከት፡
ቀደም ሲል እንደጻፍሁላችሁ፡ ጳውሎስ ለነዚህ ሰዎች ቀደም ብሎ አጠር ያለ ደብዳቤ የፃፈ ሲሆን፥የሚያመለክተውም እርሱን ነው። ስለ ክርስቶስ ምስጢር እኔ ያለኝን መረዳት፡ ትኩረት፡"ለዚህ ስውር እውነት ያለኝ መረዳት" ባለፉት ዘመናት ለነበሩ ሰዎች አልተገለጠም ነበር፡ ትኩረት፡"እግዚአብሔር ባለፉት ዘመናት ለነበሩት ሰዎች አላሳወቃቸውም ነበር።" ምስጢሩም አሁን በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት* የተገለጠው፡
ትኩረት፡ "አሁን መንፈስ ቅዱስ ገልጦታል" ወይም "መንፈስ ቅዱስ አሁን እንዲታወቅ አድርጎታል"
አሕዛብ በወንጌል አማካይነት አብረው ወራሾች፥ ይህ ጳውሎስ ቀደም ባሉት ቁጥሮች ሊገልፃቸው የጀመረው ተሰውሮ የነበር እውነት ነው። ክርስቶስን የተቀበሉ አህዛብ ልክ እንድ አይሁድ አማኞች አንድ አይነት ርስት ይቀበላሉ። አብረው የአካሉ ብልቶች፡ ብዙውን ጊዜ ቤተክርስቲያን የክርስቶስ አካል ትባላለች። አገልጋይ ሆኛለሁ፡ "አሁን የእግዚአብሔር አገልጋይ የሆንሁት ወንጌልን ለማዳረስ ነው"
ምንም እንኳ ከቅዱሳን ሁሉ ያነስሁ ብሆንም፥*ይህ ጸጋ ለእኔ ተሰጠኝ፡ ትኩረት፡ "ምንም እንኳ ከእግዚአብሔር ህዝብ በሙሉ የማይገባኝ ታናሽ ብሆንም፥እግዚአብሔር የፀጋውን ስጦታ ቸረኝ" ተሰውሮ ስለነበረው ምስጢር የእግዚአብሔር ዕቅድ ምን እንደሆነ ለሁሉም እገልጥ ዘንድ፡ "የእግዚአብሔርን ህዝብ በሙሉ ስለ እግዚአብሔር እቅድ አስታውቅ ዘንድ" የሁሉ ነገር ፈጣሪ በሆነው በእግዚአብሔር ላለፉት ዘመናት ተሰውሮ ስለነበረው ምስጢር የእግዚአብሔር ዕቅድ ምን እንደሆነ ለሁሉም እገልጥ ዘንድ፡ ትኩረት፡"እግዚአብሔር ሁሉን ከፈጠረ ጀምሮ ለረጅም ዘመን ጠብቆ ያቆየው"
ብዙ ገፅታ ያለው የእግዚአብሔር ጥበብ በሰማያዊ ስፍራ ላሉት አለቆችና ባለ ሥልጣናት እንዲታወቅ ነው፡ ገፅታ ያለው የእግዚአብሔር ጥበብ ትኩረት፡ "እግዚአብሔር ታላቅ የሆነ ጥበቡን በሰማይ ስፍራ ላሉ አለቆችና ስልጣናት የሚያስታውቀው በቤተ ክርስቲያን በኩል ነው" ብዙ ገፅታ ያለው የእግዚአብሔር ጥበብ፡ ገፅታ ያለው የእግዚአብሔር ጥበብ- የእግዚአብሔር ውስብስብ ጥበብ አለቆችና ባለ ሥልጣናት፡ እነዚህ ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው። ጳውሎስ ይህንን የተጠቀመው ማንኛውም መንፈሳዊ ፍጥረት የእግዚአብሔርን ጥበብ እንደሚያውቅ ነው። ዘላለማዊ ዕቅዱ፡ "በዘላለማዊ እቅዱ እየጠበቀ" ወይም "ከዘላለማዊ ዕቅዱ ጋር በሚስማማ" በጌታችን በክርስቶስ ኢየሱስ፡ በክርስቶስ አማካኝነት
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ ስለ መከራው እግዚአብሔርን ከማመስገኑም በላይ ስለኤፌሶን አማኞች ይፀልያል። በልበ ሙሉነት * መቅረብ፡
ትኩረት፡"ወደ እግዚአብሔር ፊት ለመቅረብ ድፍረት ማግኘት" በክርስቶስ በማመናችን፡ በክርስቶስ በማመናችን ምክንያት
በዚህም ምክንያት፡ "እግዚአብሔር ይህንን ሁሉ የስራው ለናንተ ስለሆነ" በአብ ፊት እንበረከካለሁ፡ "በአብ ፊት ለፀሎት እንበረከካለሁ" ወይም "በአብ ፊት በትህትና እፀልያለሁ" በሰማይና በምድር ላለ ቤተ ሰብ ሁሉ ስያሜ የሰጠ፡ ስያሜ መስጠት ምናልባት የመፍጠርን ድርጊት ያመለክት ይሆናል። ትኩረት፡"በሰማይና በምድር ሁሉንም ቤተሰብ ስያሜ የሰጠ እና የፈጠረ" እንዲሰጣችሁ: እርሱ በፈቃዱ እንዲሰጣችሁ
በእምነት * በልባችሁ፡
"ልባችሁ" የሚለው የሰውን ነፍስ የሚያመላክት ሲሆን "በ" ደግሞ ማስተላለፊያውን መንገድ ያሳያል፤ይህም ክርስቶስ በአማኞች ልብ ውስጥ በእግዚአብሔር የእምነት ስጦታ አማካኝነት እንደሚኖር አመላካች ነው። በፍቅሩ ሥር እንድትሰዱና፡ ጳውሎስ እምነታቸውን ላይ ስሩን ዘርግቶ እንደተተከለ ዛፍ ወይንም በጥልቅ መሰረት ላይ እንደተገነባ ህንፃ ጋር ያመሳስለዋል። ትኩረት፡ "እንደ ዛፍ ስር ሰዳችሁ እንድትተከሉና እንደ ህንፃ በአለቱ ላይ እንድትገነቡ።"
ከቅዱሳን ሁሉ ጋር፡ "በክርስቶስ የሆኑት አማኞች ሁሉ" ወይም "ቅዱሳን ሁሉ" ከሰው ዕውቀት ሁሉ በላይ የሆነውን የክርስቶስን ታላቅ ፍቅር፡"በልምድ ልናውቀው ከምንችለው በላይ የሆነውን የክርስቶስ ፍቅር ልታውቁ ትችላችሁ"
ለእርሱ፡ "ለእግዚአብሔር" እጅግ አብልጦ፡ እኛ ከምንጠይቀው ወይም ከምንገምተው በላይ እግዚአብሔር ሊያደርግ ይችላል። እኛ ከምንለምነው ወይም ከምናስበው፡ "እኛ" የሚለው ቃል አማኞችን ሁሉ የሚያመለክት ነው።
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ በፅሁፉ ለኤፌሶኖች በፃፈላችው፥የአማኞችን አንድነት በማጉላት እንደ አንደ አማኝ እንዴት መኖር እንዳለባቸው ያበረታታቸዋል። የጌታ እስረኛ፡ ትኩረት፡ "ጌታን ለማገልገል ባደረገው ምርጫ እንደ እንድ እስረኛ" ለተጠራችሁለት መጠራት የሚገባውን ሕይወት ትኖሩ ዘንድ፡ "ትኖሩ" የሚለው ቃል የኤፌሶን አማኞችን ያመላክታል። ትኩረት፡ "ለተጠራችሁለት ጥሪ የሚመጥን የሚገባ ማንነት እንዲኖችሁ አበረታታችኋለሁ" ይኽውም እርስ በርስ በፍቅር ተቻችላችሁ በፍጹም ትሕትና፥በገርነትና በትዕግሥት፡ ትኩረት፡"ትሁት፥ገር እና እርስ በእርሳችሁም የምትቀባበሉ መሆንን ተማሩ" በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ፡ "የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ በሰላም ለመኖር ጥረት አድርጉ"
አንድ አካል፡ ብዙውን ጊዜ ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስ እካል በመባል ትታወቃለች። አንድ መንፈስ፡ "አንድ ቅዱስ መንፈስ ብቻ" (UDB) በተጠራችሁ ጊዜ በአንድ ተስፋ እንደተጠራችሁ፡ "እግዚአብሔር የጠራችሁ በተረጋገጥ ተስፋ ነው" (ተመለከት፡
የሁሉም አባት የሆነ፡ "የሁሉ ነገር አባት የሆነ *** በሁሉ ነገር ላይ*** በሁሉ ነገር በኩል በሁሉ ነገር ውስጥ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ ክርስቶስ ለአማኞች የሰጠው ስጦታዎች በቤተክርስቲያን ማለትም ለመላው የአማኞች እካል ጥቅም ነው። ለእያንዳንዳችን፡ ይህ ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን እና መላው የኤፌሶን አማኞችን ነው። ለእያንዳንዳችን ጸጋ ተሰጥቶናል፡ ትኩረት፡"እግዚአብሔር ለእያንዳንዳችን ስጦታን ሰጥቶናል" ወይም "እግዚአብሔር ለአማኝ ሁሉ ስጦታን ስጥቶታል"
ወደ ላይ በወጣ ጊዜ፡ "ክርስቶስ ወደ መንግስተ ሰማይ"
ወደ ላይ ወጣ፡ "ክርስቶስ ወደ ላይ ሄደ" ወረደ፡ ወደታች ወረደ" ወይም "ክርስቶስም ወደ ታች መጣ" ወደ ምድር ጥልቅ ወረደ፡ ትርጉሞች ሊሆኑ የሚችሉ 1) "ወደ ታች የምድር አካባቢዎች" 2) ወደ ታች የምድር ክፍሎች ሁሉንም ይሞላ ዘንድ፡ "ሁሉንም ነገር ሙሉ በሙሉ እንዲሞላ" ወይም "ሁሉም በእርሱ ይሞላ ዘንድ"
ስጦታ አድርጎ የሰጠ ክርስቶስ፡ "ክርስቶስ ለቤተክርስቲያን ስጦታዎችን እንደዚህ አድርጎ ሰጠ"
ለአገልግሎት ሥራ፡ ትኩረት፡ "ሌሎችን ማገልገል" የክርስቶስን አካል ለማነጽና፡ ይህ በመንፈሳዊ ህይወት ማደግ፥ የሰውነት እንቅስቃሴ እያደረጉ ሰውነትን ከማበርታት ጋር ይነፃፀራል። ይህም የሚሆነው ሁላችንም የእግዚአብሔርን ልጅ በማመን እና በማወቅ ወደ ሚገኘው አንድነት፡ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆን ማወቅ በእምነት ወደሚገኘው አንድነት ወይም ወደ አማኞች ብስለት ለመድረስ አስፈላጊ ነው። በማመን * ወደ ሚገኘው አንድነት፡
"በአንድነት በእምነት መጠንከር" የእግዚአብሔርን ልጅ፡ ይህ ለኢየሱስ አስፈላጊ መጠሪያ ነቅ። ሙሉ ሰው ወደ መሆን ደረጃ፡ "የበሰሉ አማኞች መሆን"
ከእንግዲህ፡ "ከዚህ በኋላ እንዲህ እናደርጋለን" የምንነዳ ሕጻናት፡ ይህ በመንፈሳዊ ህይወት ያላደጉትን አማኞች በህይወት ጥቂት ልምድ ካላቸው ህፃናት ጋር ተነፃፅሯል። የትምህርት ነፋስ ወዲያና ወዲህ የምንነዳ፡ ይህ ደግሞ አቅጣጫዋን በቅጡ የማታውቅ ጀልባ በነፋስ በምትገፋበት ጊዜ ያለውን ሁኔታ ከአንድ የስተትን ትምህርት ሰምቶ ከሚንቀሳቀስ ካልበሰለ አማኝ ጋር ያነፃፅረዋል። በሰዎች ረቂቅ ተንኮል እና ማታለል፡ "አማኞችን በሰላ ውሸት የሚያታልሉ ተንኮለኛ ሰዎች" ይልቁንም * የምንናገር፡
"ይሌቁንስ እንናገራለን" ራስ ወደ ሆነው *** አካል ሁሉ *** እየተያያዘና እየተጋጠመ ያድጋል፡
"ስለዚህም አማኞች እርስ በእርስ በፍቅር ለማደግ መደጋገፍ ይችላሉ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ እየነገራቸው ያለው በእግዚአብሔር ቅዱስ መንፈስ እንደታተሙ አማኞች ማድረግ የሌለባቸውን ነው። በጌታ እየለመንኋችሁ ይህን የምናገረው፡ ትኩረት፡ "ስለዚህም በጌታ ሆኜ በእጅጉን አደፋፍራችኋለሁ። በአእምሮአቸው ከንቱነት እንደሚመላለሱት እንደ አሕዛብ እንዳትኖሩ ነው፡ ትኩረት፡"የማይረባ ሃሳብ እንደያዙ አህዛብ መኖርን አቁሙ" አእምሮአቸው ጨልሞአል፤ካለማወቃቸውና ከልባቸው ደንዳናነት የተነሳ ከእግዚአብሔር ሕይወት ርቀዋል፡ ትኩረት፡"ስለታወሩ እና ልባቸው ደንዳና ስለሆነ የእግዚአብሔርን ህይወት ሊለማመዱ አይችሉም" አእምሮአቸው ጨልሞአል፡ ጥርት ባለ መልኩ ማሰብም ሆን ማመዛዘን አይችሉም። ካለማወቃቸውና ከልባቸው ደንዳናነት የተነሳ ከእግዚአብሔር ሕይወት ርቀዋል፡ ትኩረት፡ "አለማወቃቸው ከእግዚአብሔር ህይወት ለይቷቸዋል" ወይም "እግዚአብሔርን ስለማያውቁ የእግዚአብሔርን ህይወት ሊለማመዱ አይችሉም" ከልባቸው ደንዳናነት፡ እግዚአብሔርን መስማትና ትምህርቱን መከተል እንቢ አሉ። ርኩሰትና ስግብግብነት ሁሉ ለሞላበት ቅጥ ላጣ ብልግና ራሳቸውን አሳልፈው ሰጥተዋል፡ ትኩረት፡"ቅጥ ላጣ ፍላጎታቸውና ለራሳቸው ደስታ በክፉ ባህሪያቸው ኑሯቸውን አሳልፈው ሰጡ"
እናንተ ግን ስለ ክርስቶስ የተማራችሁት እንደዚህ አይደለም፡ ትኩረት፡ "ነገር ግን ክርስቶስን በዚህ መከተል አልተማራችሁም" ስለ እርሱ የሰማችሁ እና የተማራችሁ ከሆነም በርግጥ የተማራችሁት ስለ ኢየሱስ የሚናገረውን እውነት ነው፡ ትኩረት፡"ስለ ኢየሱስ ስለ ሰማችሁና ስለእርሱም እውነተኛውን ነገር ሰምታችኋልና" በሚያታልል ክፉ ምኞት የጎደፈውን አስቀድሞ ትኖሩበት የነበረውን አሮጌውን ሰው ልታስወግዱ ይገባል፡ ትኩረት፡"በክፉ ምኞት ተታልላችሁ ስትኖሩበት የነበረውን የድሮውን የተለመደ አኗኗር ዘዬ ማስወገድ ይገባችኋል" አሮጌውን ሰው ልታስወግዱ ይገባል፡ ልብስ አውልቃችሁ ወደዚያ እንደምታስወግዱት ሃጢያተኛ ባህሪያችሁን ልታስወግዱ ይገባል። ትኩረት፡"ባህሪያችሁን ልትለውጡ ይገባል" (ተመልከት፡
አስቀድሞ ትኖሩበት የነበረውን፡ ትኩረት፡"ከአሮጌው ባህሪ ጋር የሚስማማ ማንነት" ወይም "ከድሮው ማንነት ጋር የሚሄድ አይነት ፀባይ" በሚያታልል ክፉ ምኞት የጎደፈውን፡ ትኩረት፡"በውሸት የስጋ ምኞት እየባሰበት የሚሄድ"
እንድትታደሱ፡ ትኩረት፡"እንድትለወጡ" ወይም "እንድትታደሱ" አዲሱን ሰው እንድትለብሱ፡ አንድ ሰው አዲስን ልብስ ሲለብስ ፈፅሞ የተለየ እንደሚሆነው ሁሉ ያላመነ በክርስቶስ በማመን አዲስ ሰው ይሆናል።
ውሸትን አስወግዱ፡ ትኩረት፡"ሀሰት መናገርን ማቆም ይገባችኋል" እያንዳንዱ ከባልንጀራው ጋር እውነትን ይነጋገር፡ ትኩረት፡ "አማኞች ከጎረቤቶቻቸው ጋር እውነትን ሊነጋገሩ ይገባል" ሁላችንም የአንድ አካል ብልቶች ስለሆንን፡ "ሁላችንም የእግዚአብሔር ቤተሰብ አባላት ነን"
ተቆጡ፤ነገር ግን ኀጢአት አትሥሩ፡ "ልትቆጡ ትችላላችሁ፥ሆኖም ሃጢያትን አትስሩ" በቁጣችሁ ጸሓይ እስከሚገባ ድረስ አትቆዩ፡ ትኩረት፡ "ምሽት ከመምጣቱ በፊት ሃጢያታችሁ ይብረድ" ወይም "ቀኑ ከመጠናቀቁ በፊት ቁጣችሁ ይቁም"
የማይረባ ቃል ከቶ ከአፋችሁ አይውጣ፡ "ከአፋችሁ መጥፎ ቋንቋ አይውጣ" ወይም "ክፉ ንግግር ከአፋችሁ አይውጣ" ሌሎችን ለማነጽ የሚያስፈልግ፡ "ይልቁንም ለአማኞች ብርታትን መስጠት የሚችል ጠቃሚ ቃላትን ተናገሩ" ለሚሰሙትም ጸጋን የሚሰጥ ጠቃሚ ቃል እንጂ፡ "በዚህ መንገድ ለሚያዳምጧችሁ ፀጋን መስጠት ይቻላችኋል" ቅዱሱን የእግዚአብሔር መንፈስ አታሳዝኑ፡ ትኩረት፡"የእግዚአብሔርን ቅዱስ መንፈስ በመጥፎ ንግግራችሁ እንዲያዝን አታድርጉት" የታተማችሁበትን፡ ትኩረት፡ "ምክንያቱም እርሱ ስላተማችሁ"
መራራነት * ቁጣንና፡
"መራራነት" እና "ቁጣ" የሚሉት ቃላት ታላቅ መጠን ያለውን ቁጣ ያሳያሉ" ትኩረት፡"ከቁጥጥር ውጭ የሆነ ቁጣ"
ጭቅጭቅንና ስድብን፡ "ጭቅጭቅ" የሚለው ቃል "የስደብ" ፀያፍ ደረጃ ነው። ትኩረት፡ "ፀያፍ የቃላት ናዳ" እርስ በርሳችሁ ቸሮች፥ ርኅሩሆች ሁኑ፡ ትኩረት፡"ይልቁንስ እርስ በእርሳችሁ ደጎችና ቸሮች መሆን ይገባችኋል" ወይም "በርህራሄ የተሞላችሁ ደጋጎች መሆን ይገባችኋል"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ እንግዲህ*እግዚአብሔርን የምትመስሉ ሁኑ፡ እንደ ተወደዱ የእርሱ ልጆች፡ በፍቅር ኑሩ፡ መልካም መዓዛ ያለው መባና መሥዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር እንዳቀረበ፡
ለቅዱሳን የሚገባ ባለመሆኑ ዝሙት፥ማንኛውም ርኩሰትና ስስት በእናንተ ዘንድ ሊኖር አይገባም፡ ማንኛውም ርኩሰትና፡ ስስት፡ በእናንተ ዘንድ ሊኖር አይገባም፡ ለቅዱሳን የሚገባ ባለመሆኑ ወይም ጸያፍ ንግግር፥ዋዛ ወይም ውርደትን የሚያስከትል ቀልድ ለእናንተ ስለማይገባ ከመካከላችሁ አስወግዱ፤ከዚህ ይልቅ የምታመሰግኑ ሁኑ፡
ከንቱ በሆነ ንግግር ማንም አያታላችሁ፡ በእነዚህ ነገሮች ምክንያት የእግዚአብሔር ቁጣ በማይታዘዙት ልጆች ላይ ይመጣል፡ ስለዚህ የእነርሱ ተባባሪዎች አትሁኑ፡
ባንድ ወቅት ጨለማ ነበራችሁና፡ አሁን ግን በክርስቶስ ብርሃን ናችሁ፡ ምክንያቱም ከብርሃኑ የሚገኘው ፍሬ መልካም ነገር ሁሉ፥ ጽድቅና እውነት ነው፡ ፍሬ ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፡ ፍሬ ከሌለው ከጨለማ ሥራ፡ ይልቁን ልትገልጡት ይገባል፡
ብርሃን በሚኖርበት ጊዜ ማንኛውም ነገር በግልጽ ይታያል፡ አንተ የምትተኛ ንቃ፤ከሙታን ተነሳ፡ ክርስቶስም ያበራልሃል፡
እንግዲህ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን፥እንደ ጥበብኞች እንዴት እንደምትኖሩ ተጠንቀቁ፡ ዘመኑን ዋጁ፡ ቀኖቹ ክፉዎች ስለሆኑ፡
በወይን ጠጅ አትስከሩ፡ ይልቁንስ በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ፡ በመዝሙር፥በቅኔና በመንፈሳዊ ዝማሬ፡ ሁልጊዜ* አመስግኑ፡
ተገዙ፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ አካሉ ለሆነችውና አዳኟ ለሆናት፡ ሚስቶችም በማንኛውም ነገር ለባሎቻቸው ሊገዙ ይገባል፡
ሚስቶቻችሁን ውደዱ፡ ራሱን አሳልፎ እንደ ሰጠ * በውሃ አጥቦ በማንጻት እንድትቀደስ፡
ስለ እርስዋም ራሱን አሳልፎ እንደ ሰጠ፡ በቃሉ አማካይነት በውሃ አጥቦ በማንጻት፡ ቤተ ክርስቲያን አድርጎ ለራሱ ሊያቀርባት ነው፡
የገዛ ሥጋቸውን እንደሚወዱ፡ ይልቁን ይመግበዋል፡ ምክንያቱም እኛ የእርሱ ብልቶች ነን።
በዚህም ምክንያት፡ ሚስቱን እንደ ራሱ አድርጎ መውደድ ይገባዋል፡ ሚስትም ባልዋን ታክብር፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ልጆች ሆይ፤በጌታ ለወላጆቻችሁ ታዘዙ፡ መልካም እንዲሆንልህ፥ዕድሜህም በምድር ላይ እንዲረዝም፡
እናንተም አባቶች ሆይ፤ልጆቻችሁን አታስቆጡአቸው፡ ይልቁንስ በጌታ ሥርዓትና ምክር አሳድጓቸው፡
ባሪያዎች ሆይ *ታዘዙ፡ በታላቅ አክብሮት፥ በመንቀጥቀጥና፡ በመንቀጥቀጥና በልባችሁ ቅንነት ታዘዙ * እንደ ክርስቶስ አገልጋዮች፡
እነርሱን ደስ ለማሰኘት ብላችሁ ሳይሆን፥ እንደ ክርስቶስ አገልጋዮች፡ እንደ ክርስቶስ አገልጋዮች የእግዚአብሔርን ፈቃድ ከልብ በመፈጸም ታዘዙአቸው፡
እናንተም ጌቶች ሆይ፤ለባሮቻችሁ እንዲሁ አድርጉላቸው * አታስፈራሯቸው፡
የእነርሱና የእናንተም ጌታ የሆነው እርሱ በሰማይ እንዳለና፡ ለሰው ፊትም እንደማያዳላ
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ በጌታና ብርቱ በሆነው ኀይሉ የበረታችሁ ሁኑ፡ የዲያብሎስን ተንኮል አዘል ዕቅድ መቋቋም ትችሉ ዘንድ የእግዚአብሔርን የጦር ዕቃ ሁሉ ልበሱ፡
ከሥጋና ከደም፡ የእግዚአብሔርን የጦር ዕቃ ሁሉ ልበሱ፤
በእውነት ቀበቶ፡ ቀበቶ ለአንድ ወታደር በሚገባ እንደሚይዝለት እውነትም ለአማኝ ነገሮችን አጥብቆ ይይዝለታል። የጽድቅንም ጥሩር ለብሳችሁ፡ ጥሩር የወታደርን ደረት እንደሚሸፍንለት የፅድቅ ስጦታም የአማኝን ልብ ይከልልለታል።
የሰላምን ወንጌል ለማወጅ እግሮቻችሁ በዚያ ተጫምተው ዝግጁ ይሁኑ፡ ወታደር ለእግሩ ጥሩ ጫማ መጫማት እንዳለበት ሁሉ አማኝም ጠንካራ የሆን የሰላም ወንጌል እውቀት ሊኖረው ይገባል። የእምነትን ጋሻ አንሱ፡ ወታደር ጠላትን ለመከላከል ጋሻውን እንደሚጠቀምበት ሁሉ እግዚአብሔር ለአማኝ የሚሰጠውም እምነት ከዲያብሎስ ጥቃት መከላከያ ነው። (ተመልከት፡ የሚንበለበሉትን የክፉውን ፍላጻዎች፡
እንዲሁም የመዳንን ራስ ቁር፡ በእግዚአብሔር የሚሰጥ ድነት የአማኝን አዕምሮ እንደ ራስ ቁር ሆኖ ይከላከላል። የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ፤ይህም የእግዚአብሔር ቃል ነው፡ ወታደር ሰይፍ መዝዞ ጠላትን ለማጥቃትና ለመከላከል እንደ ሚጠቀምበት ሁሉ በመንፈስ ቅዱስ የሆነ የእግዚአብሔር ቃልም ለአማኝ ዲያብሎስን ማጥቂያ መሳሪያ ነው። በማንኛውም ዓይነት ጸሎትና ልመና ሁልጊዜ በመንፈስ በመጸለይና፡ ትኩረት፡ ስትፀልዩ እና የተወሰኑ ልመናዎችን ስታቀርቡ በመንፈስ ቅዱስ ሁልጊዜ የምትፀልዩ ሁኑ። ከእርሱ በመጠበቅ፥ ለቅዱሳንም ልመና በማቅረብ ትጉ፡ "ለአማኞች ሁሉ መደበኛ የሆነ ንቃት እና ፀሎት"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ በእስር ሆኖ ወንጌል በድፍረት እንዲናገር እንዲፀልዩለት ይለምናል፥ለዚህም ደግሞ ቲኪቆስን ያደፋፍራቸው ዘንድ ይልከዋል። ከዚያም ክርስቶስን ለሚወዱ አማኞች ሁሉ በሰላምና በፀጋ ይባርካቸዋል። ቃል ይሰጠኝ ዘንድ፡ ትኩረት፡ "እግዚአብሔር ቃሉን እንዲሰጠኝ" ወይም "እግዚአብሔር መልዕክትን እንዲሰጠኝ" መናገር እንደሚገባኝ በድፍረት እናገር ዘንድ፡ ትኩረት፡ "በድፍረት ገለፃ እንዳደርግ" በሰንሰለት የታሰረ መልእክተኛ የሆንሁት ለዚሁ ነውና፡ ትኩረት፡ "የወንጌል ተወካይ በመሆኔ አሁን በእስር እገኛለሁ" በእስራቴም መናገር እንደሚገባኝ በድፍረት እናገር ዘንድ፡ ትኩረት፡ "የእግዚአብሔርን መልዕክት በድፍረት እንድናገር"
ምን እያደረግሁ እንደምገኝ፡ "የኔ ሁኔታ" ወይም "እኔ ያለሁበት ድባብ" ቲኪቆስ፡ ቲኪቆስ ከጳውሎስ ጋር ካሉት በርካታ ሰዎች መካከል አንዱ ነው። ያለንበትን ሁኔታ እንድታውቁና፡ ትኩረት፡ "ሁሉንም ነገሮች እንነግራችኋለን"
ማስታወሻ የለውም።
የክርስቶስ ኢየሱስ አገልጋዮች ''እኛየክርስቶስ ኢየሱስ አገልጋዮች ነን'' ) በክርስቶስ ኢየሱስ ቅዱሳን ሆነው ለተለዩት ሁሉ ''በክርስቶስ ኢየሱስ አማኝ ለሆኑ ሁሉ'' ለእረኞችና ዲያቆናት ትኩረት፡''የቤተ ክርስቲያን መሪዎች'' ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን ይህ ለሌሎች በረከት እንዲሆንላቸሁ መመኘት የሚገለጽበት መንገድ ነው። ለእናንተ እዚህ ላይ ''እናንተ'' የሚያመለክተው በፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን የሚገኙ አማኞችን ነው።
እግዚአብሔር አባታችን እዚህ ላይ''የእኛ'' የሚያመለክተው ምናልባት ጳውሎስንና ጢሞቲዎስን ጨምሮ በክርስቶስ አማኞችን ሁሉ እና የፊልጵስዩስ አማኞችን ነው።
''እኔ'' ጳውሎስን ያመለክታል እናንተ እዚህ ላይ ''እናንተ'' የፊልጵስዩስ አማኞችን ያመለክታል። በወንጌል ስላላችሁ ኅብረት አመሰግናኋለሁ ጳውሎስ የፊልጵስዩስ ሰዎች ወንጌል በመስበካቸው እግዚአብሔርን ያመሰግናል። ትኩረት፡''ወንጌል በመስበካችሁ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ'' ትምክህት አለኝ ''እርግጠኛ ነኝ'' በእናንተ የጀመረው ''የጀመረው እግዚአብሔር'' ይፈጽመዋል ''ይህን ለመፈጸም ይቀጥላል''
እናንተ በልቤ አላችሁ ትኩረት፡ ''በጣም እወዳችኋለሁ''
በጸጋው ተባባሪዎች ናችሁ ትኩረት፡''ከእኔ ጋር የጸጋ ተካፋዮች ሆናችኋል'' ወይም '' ከእኔ ጋር የጸጋው ተካፋዮች'' እግዚአብሔር ምስክሬ ነው ትኩረት፡ ''እግዚአብሔር ያውቃል'' ወይም '' እግዚአብሔር ይገበዋል'' በክርስቶስ ኢየሱስ ጥልቅ ፍቅር ይህ ሐረግ ''በጥልቅ ፍቅር'' የሚያመለክተው በውስጣችን ከስሜት ክፍል የሚወጣበት ቦታ ነው።''
እንዲበዘላችሁ ''ይተረፍላችኋል'' በዕውቀትና በሙሉ መረዳት ትኩረት፡''እግዚአብሔርን የሚያስደስተውን ባወቃችሁና በተርዳችሁ መጠን''
ይህን አደርጋለሁ ''ይህን እጸልያለሁ'' የተሻሉ ነገሮች ትኩረት፡'' በጣምእ ግዚአብሔርን የሚያስደስት ነገር'' ንጹኃንና ነውር የሌለባችሁ ''ንጹኃን" እና "ነውር የሌለባችሁ" የሚሉ ቃላት መሠረታዊ ነገሩ ተመሳሳይ ነው። ጳውሎስ የሞራል ንጽሕናን ለመግለጽ አንድ አድርጎ ያገናኘዋል''
በክርስቶስ ቀን ''በጌታ ቀን'' ወይም '' በፍርድ ቀን'' ትሞላላችሁ ትኩረት፡ '' ኢየሱስ ክርስቶስ የበለጠ እግዚአብሔርን እንድትታዘዙ ያደርጋችኋል''
በጽድቅ ፍሬዎች ትሞላላችሁ ይህ አማኞች እግዚአብሔርን ለመታዘዝ በዛፍ ላይ የሚያፈሩትን ፍሬ ያስተያያል።
ለእግዝዚአብሔር ክብርና ውዳሴ ይህ በተለየ ሁኔታ ሊተረጎም ይችላል። ትኩረት፡ ''እናንተ መልካም ያደረጋችሁትን ሰዎች አይተው እግዚአብሔርን እንዲያመሰግናሉ እንዲሁም ለእግዚአብሔር ክብር ይሰጣሉ።
እዚህ ላይ ''እንግዲህ''የሚለው የደብዳቤውን አዲስ ክፍል ለማድረግ ጥቅም ላይ ውሎአል። ወንድሞች እዚህ ላይ ይህ ማለት ከሰማያዊው እግዚአብሔር ጋር በክርስቶስ ያመኑ ሁሉ አንድ መንፈሳዊ ቤተ ሰብ ስለሆኑ ወዶችንና ሴቶችን ጨምሮ ክርስቲያን ወዳጆችን ነው። በእኔ የሆኑ ነገሮች ጳውሎስ የሚናገረው በእስር ቤት የነበረበትን ጊዜ ነው። ትኩረት፡ "ይህን ሁሉ መከራ የተቀበልኩት የኢየሱስን ወንጌል እንድሰብክ በእስር ቤት የተጣልኩበት'' የቤተ መንግሥት ጠባቂዎች እንግዲህ በጌታ ወንድሞች የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራሉ ትኩረት፡ '' እኔ በመታሰሬ ምክንያት ብዙ በጌታ የሆኑ ወንድሞች የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራሉ'' በበለጠ ድፍረትና ያለ ፍርሃት ጳውሎስ የሚገልጸው በአዎንታዊና አሉታዊ ተመሳሳይ አሳብን በአደገኛ ሁኔታ ላይ ሆነው ወንጌልን በታላቅ ድፍረት መስበካቸውን ለመግለጽ ነው። ትኩረት፡ '' በታላቅ ድፍረትና ያለ ፍርሃት''
''አንዳንድ ሰዎችስለ ክርስቶስ የምሥራች ይሰብካሉ በቅናትና በፉክክር ትኩረት፡ '' ሰዎች እኔን ለመስማት ባለመፈለጋቸው ችግር ለመፍጠር ይፈልጋሉ'' እንዲሁም ሌሎች ከቅን ልቦና ትኩረት፡ ''ነገር ግን ሌሎች ቸሮችና ለመርዳት በመፈለጋቸው አድርገውታል'' አንዳንዶች ''ሰዎቹ ለዚህ ተመድቤአለሁ ትኩረት፡ '' እግዚአብሔር መርጦኛል" ወንጌልን ለመደገፍ ትኩረት፡ "የኢየሱስ መልእክት እውነት መሆኑን ሁሉንም ለማስተማር'' "ነገር ሌሎች ክርስቶስን ይሰብካሉ" በቅናትና በቅን ልቦና። በእስራቴ በምቀበለው መከራ እየጨመሩብኝ ያስባሉ"
እንግዲህ ምን ይደረግ ጳውሎስ አንዳንድ ሰዎች ስለ ክርስቶስ የሚሰብኩት አስፈላጊ አይደለም። ትኩረት፡ ''አይመለከተኝም'' በየትኛውም መንገድ በማስመሰል ወይም በእውነት ክርስቶስ ይሰበካል ትኩረት፡ ''ሰዎች ስለ ክርስቶስ እስከሰበኩ ድረስ በመልካም ወይም በመጥፎ ምክንያት ቢያደርጉትም ምንም አይደለም" በዚህ ሁሉ ደስ ይለኛል ትኩረት፡ ሰዎች ስለ ክርስቶስ በመስበካቸው ደስ ይለኛል" እደሰታለሁ "በዓል አደርጋለሁ'' ወይም ''እደሰታለሁ'' ይህ ለእኔ ነፃ መውጣትን ያመራልታል ትኩረት፡ '' እግዚአብሔር ከእስራቴ ነፃ ያወጣኛል" በእናንተ ጸሎትና በኢየሱስ ክርስቶስ መንፈስ ርዳታ ትኩረት፡ "እናንተ ስለምትጸልዩና የኢሱስ ክርስቶስ መንፈስ እየረዳኝ ነው።" የኢየሱስ ክርስቶስ መንፈስ ትኩረት፡ "መንፈስ ቅዱስ"
ይህ ትምክቴና በእርግጠኝነት የምጠብቀው ነው እዚህ ላይ"በትምክት የምጠብቀው" እና "በርግጠኝነት" የሚሉ ቃላት የሚናገሩት በመሠረቱ ተመሳሳይ ነው። ጳውሎስ የሚጠቀመው በተያያዘው የእርሱ አጠባበቅ ምን ያህል ጠንካራ እንደሆነ ለመግለጽ ነው። ትኩረት፡" እኔ ሙሉ ለሙሉ አምናለሁ"
ነገር ግን በሙሉ ድፍረት ሁልጊዜ እንደሚደረግና በተለይም በአሁኑ ጊዜ ትኩረት፡ "ነገር ግን በአሁኑ ጊዜ ሁልጊዜ እንዳለኝ ሁሉ ሙሉ ድፍረት አለኝ።'' በሥጋዬ ለክርስቶስ ክብርን አመጣለሁ ጳውሎስ የራሱን ሕይወት ለማቅረብ አካላዊ "ሥጋ" ይጠቀማል። ትኩረት፡ "በማደርገው ሁሉ ክርስቶስን አከብራለሁ።
በሕይወቴ ወይም በሞቴ ትኩረት፡ "በሕይወት ብኖር ወይም ብሞት"
''ፍሬ'' የሚለው ቃል የጳውሎስ መልካም ውጤትን ያመለክታል። ትኩረት፡ '' ነገር ግን በሥጋ መኖሬ ሰዎች በክርስቶስ እንዲያምኑ ለማገዝ የበለጠ ዕድል ይሰጠኛል።'' በሥጋ መቆየቴ ለእናንተ የበለጠ አስፈላጊ ነው ትኩረት፡ ''በሥጋ መኖሬ ለእናንተ የበለጠ የሚረዳ ነው''
ስለዚህ ነገር እርግጠኛ ከሆንሁ
''እርግጠኛ ከሆንሁ''
እንደምቆይ አውቃለሁ
''በሕይወት ለመኖር እንደምቀጥል አውቃለሁ'' ወይም ''መኖሬን እንደምቀጥል አውቃለሁ''
ከሁላችሁ ጋር መኖሬን እቀጥላለሁ
''ሁላችሁንም ማገልገሌን እቀጥላለሁ''
በዚህ ምክንያት እኔም እንደገና ወደ እናንተ ስመጣ ስለ ክርስቶስ በእኔ ትመካላችሁ
ትኩረት፡ ''እንግዲህ እንደገና ወደ እናንት ስመጣ እኔ ስለ ክርስቶስ ስላደረግሁት በእኔ ትመካላችሁ ምክንያቱም''
ሕይወታችሁ እንደሚገባ ብቻ ይሁን
''ሕይወታችሁ እንደሚገባ ብቻ ኑሩ''
በአንድ መንፈስ በአንድ ነፍስ ጸንታችሁ ቁሙ፤
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉሞችንና የህብረትን አስፈላጊነት ይገልጻሉ። ''ምንፈስ'' እና ''ነፍስ'' የሚሉ ቃላት አእምሮንና ስሜትን ይገልጻሉ። ትኩረት፡ '' ሁሉም የቅቆረጠ ተመሳሳይ ዓላማና አብሮ መሥራት ፍላጎት አላቸው''
ስለ ወንጌል እምነት
ትኩረት፡ ''በወንጌል ላይ የተመሠረተ እምነትን ለማሠረጫት'' ወይም '' የምሥራቹ ቃል እንደሚያስተምረን ለመኖር ማመን'' (UDB)
በአንዳች አትፍሩ ይህ ለፊጵስዩስ አማኞችትእዛዝ ነው።
ከሚቃወሙአችሁ ''በሚታደርጉት ነገር ላይ ከሚቃወሙአችሁ'' ለእነርሱ የመጥፋታችው ምልክት ለእኛ ግን ከእግዚአብሔር የሚሆን የመዳናችን ምልክት ነው ትኩረት፡''ምክንያቱም ድፍረታችሁ የሚያሳያቸው እግዚአብሔር እነርሱን እንደሚያጠፋቸው ነገር ግን እናንተን እንደሚያድናችሁ ነው''
በእኔ ያያችሁት መከራ ስለ ተቀበላችሁ አሁንም በእኔ እየተፈጸመ እንዳለ ሰምታችኋል ትኩረት፡ ''ይህም መከራ ከዚህ በፊት ደርሶንኝ ያያችሁትና አሁንም እየደረሰብኝ መሆኑን የሰማችሁት ነው።
x
በራስ ወዳድነት ወይም በከንቱ ምኞት አንዳች አታድርጉ ትኩረት፡ ''ራሳችሁን ብቻ የሚያስደስት ወይም ከሌሎች ይልቅ የበለጠ አስፈላጊ እንደሆናችሁ የሚያደርጋችሁን ከቶ አታድርጉ።'' ለራሳችሁ ብቻ የሚያስፈልጋችሁን አትፈልጉ ትኩረት፡ '' ለራሳችሁ ብቻ የሚያስፈልጋችሁን አትመልከቱ።''
በክርስቶስ ኢየሱስ የነበረ አሳብ በእናንተ ይሁን እዚህ ላይ ''አሳብ'' የአንድ ሰው ዝንባሌ ወይም እንዴት እንደሚያስቡ እንደሆነ ያመልክታል። ትኩረት፡ ''በክርስቶስ ኢየሱስ ያለ አሳብ በእናንተ ይኑራችሁ'' ወይም '' ነገሮችን ክርስቶስ ኢየሱስ በሚያስብበት መንገድ አስቡ''
እግዚአብሔር ከሁሉ በላይ ከፍ አደረገው
'' እግዚአብሔር ኢየሱስን ከሁሉ በላይ ከፍ አደረገው''
ከስሞች ሁሉ በላይ
እዚህ ላይ ''ስም'' ማዕረግ ወይም ያመለክታል። ትኩረት፡ "ከማዕረግ ሁሉ በላይ" ወይም "ከክብርም ሁሉ በላይ"
ጉልበት ሁሉ
እዚህ ላይ "ጉልበት" የሰው ሁለንተና ነው። ትኩረት፡ "እያንዳንዱ ሰው" ወይም "ማንኛውም ፍጥረት"
ከምድር በታች ይህ የሚያመለክተው ሰዎች ከሞቱ በኋላ የሚሄዱበት ቦታ፤ "ገሀነም" የሚጠራ፤እንዲሁም አጋንንት የሚኖሩበት ጨለማ/ጥልቅ ገደል ተብሎ የሚጠራ።" እዚህ ላይ "ምላስ" የሰው ሁለንተናን ያመለክታል። ትኩረት፡ "እያንዳንዱ ሰው" ወይም "እያንዳንዱ ፍጥረት"
የሚያገናኝ ዐረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ በሌሎች ፊት የክርስትና ሕይወት እንዴት እንደሚኖሩ የፊልጵስዩስ አማኞችን የበረታታል፤ የእርሱንም ምሳሌ ያስታውሳቸዋል። የተወደዳችሁ ትኩረት፡"በእምነት ውድ ወዳጆቼ" እኔ ባለሁበት ትኩረት፡"እኔ ከእናንተ ጋር በምሆንበት" እኔ በራቅሁበት ትኩረት፡ "ከእናንተ ዘንድ በሌለሁበት ጊዜ" መዳናችሁን ፈጽሙ ትኩረት፡ "እግዚአብሔርን መታዘዝ ቀጥሉ" በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ "ፍርሃትና መንቀጥቀጥ" የሚሉ ቃላት የሚናገሩት መሠረታዊ ነገሩ ተመሳሳይ ነው። ጳውሎስ በእግዚአብሔር ክብር እንዲኖር ለመግለጽ ይጠቀማል። ትኩረት፡ "ጥልቅ ክብር" ፍቃዱንና ማድረግን እግዚአብሔር የእርሱን ሥራ እንድንሠራ ያበረታተናል ያስችለንማል።
ነውርና ነቀፋ የሌላችሁ ጳውሎስ ተመሳሳይ አሳብን በአዎንታዊና አሉታዊ ቃላትን በመጠቀም ይገልጻል። ትኩረት፡"ፍጽም ንፁሐን" ያለ ነቀፋ ትኩረት፡"ያለ ነውር" ወይም "ፍጹም" ብርሃን ታበራላችሁ ይህ እግዚአብሔርን በማያከብሩ ሰዎች መካከል እግዚአብሔርን እያከበሩ በጨለማ ብርሃን እያበሩ የሚኖሩ አማኞችን ያወዳድራል ።ትኩረት፡ "እግዚአብሔርን በሚያስከብር መንገድ ኑሩ" በዓለም ላይ እዚህ ላይ "ዓለም" እግዚአብሔርን የማያከብር እሴትና አስተሳሰብን ያሳያል። በጠማማና በመጥፎ እነዚህ ሁለት ቃላት ማለት በመሠረቱ ተመሳሳይ ነው። ጳውሎስ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ትውልዱ ምን ያህል ክፉ እንደሆነ ለመግለጽ ነው።ትኩረት፡"ፍጹም ክፉ" ለክብር "ሐሴት ለማድረግ" ወይም "ለመደሰት" በክርስቶስ ቀን ይህ ኢየሱስ መንግሥትን ለማጽናትና ምድርን ለመግዛት በሚመጣበት ጊዜ መሆኑን ያመለክታል። ትኩረት፡ "ክርስቶስ በሚመለስበት ጊዜ" በከንቱ አልሮጥም ወይም በከንቱ አልደክምም "በከንቱ መሮጥ" እና "በከንቱ መድከም" የሚሉ ሐረጎች እዚህ ላይ የሚሉት ተመሳሳይ ነገር ነው። ጳውሎስ ሰዎች በክርስቶስ እንዲያምኑ ያደረገው ምን ያህል ከባድ እንደሆን ለመግለጽ ነው። ትኩረት፡ "እንግዲህ የደከምሁት በከንቱ አይደለም"
ነገር ግን የእኔ ሕይወት እንደ መሥዋዕት ሆኖ ቢቀረ እንኳ ደስ ይለኛል፤ ከሁላችሁ ጋር ታላቅ ደስ ይለኛል ጳውሎስ የራሱ ሞት ከብሉይ ኪዳን ወይን ወይም የወይራ ዘይት በእንስሳት መሥዋዕት ላይ ወይም አጠገብ መሥዋዕት አቅራቢ ለእግዚአብሔር እንደሚያፈስ ዓይነት ያወዳድራል። ጳውሎስ እያለ ያለው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ከሆነ ለፊልጵስዩስ ሰዎች በደስታ ልሞት እንደሚገባ ነው። ትኩረት፡ "ነገር ግን ሮማውያን ሊሰቅሉኝ ቢወስኑ እንኳ የእኔ ሞት ለእናንተ እምነትና ደስታ የሚያደርግ ከሆነ የበለጠ እግዚአብሔርን የሚያስደስት ከሆነ እጅግ ደስ ይለኛል" በተመሳሳይ ሁኔታ ትኩረት፡ "በተመሳሳይ ሁኔታ" በታላቅ ደስታ ጋር መደሰት አለባችሁ "ከታላቅ ደስታ ጋር መደሰት" የሚለው ሐረግ ለመግለጽ ይጠቀማል። ትኩረት፡ "ከእኔ ጋር በታላቅ ደስታ እንድትደሰቱ እፈልጋለሁ"
የሚያገናኝ ዐረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ ጢሞቲዎስን እንደሚልክላቸው አሳብ እንዳለና ኤጳፍሮድጡን በልዩ ሁኔታ እንዲያስተናግዱ ይነግራል። ነገር ግን በጌታ ኢየሱስ እጠብቃለሁ ትኩረት፡ "ነገር ግን ጌታ ኢየሱስ ፈቃዱ ከሆነ እጠብቃለሁ" ስለ እነርሱ ሁሉ እዚህ ላይ "እነርሱ" የሚለው ቃል ጳውሎስ ወደ ፊልጵስዩስ ለመላክ መተማመን የማይችላቸው የሰዎች ቡድን ናቸው። ጳውሎስ ደግሞ መሄድ የነበረባቸው ነገር ግን ጳውሎስ መልእክታቸውን ለመፈጸም ያልታመነ፤ ከቡድኑ ጋር ደስተኛ አለመሆኑን እየገለጸ ነው።
ጢሞቲዎስ ራሱን አረጋገጠ ትኩረት፡ "ጢሞቲዎስ ለኢየሱስ ነገሮች ጥንቃቄ መውሰድ አሳይቶአል"
ልጅ አባቱን እንደሚያገለግል እኔን አገለገለኝ ጳውሎስ የጢሞቲዎስን አገልግሎት ከእርሱ ጋር ልጅ አባቱን እንደሚያግልግል ያወዳድራል።
በወንጌል ሥርጭት ትኩረት፡" ለሰዎች ስለ ወንጌል መንገር" በጌታ እታመናለሁ እኔ ራሴ ቶሎ እመጣለሁ ትኩረት፡ "የጌታ ፈቃድ ከሆነ ቶሎ እንደምመጣ እርግጠኛ ነኝ"
ኤጳፍሮዲቱስን ይህ ሰው ጳውሎስን በእስር ቤት እንዲያገለግል የተላክ ነው። አብሮኝ የሚሠራና ወታደር እዚህ "ወታደር" ጦርነትን ከሚዋጋ ሰው መንፈሳዊ ጦርነት ከሚዋጋ አማኝ ጋር የሚነፃፀር ነው። ጳውሎስ አማኙ ወንጌልን ለማሰራጨት ከክፉ ጋር የሚያደርገው ትግል ለመግለጽ ነው። ትኩረት፡"በእምነት ከእኛ ጋር አብሮ የሚሠራና የሚታገል" መልእክተኛና በሚያስፈልገኝ አገልጋይ ትኩረት፡ "መልእክቶቻችሁን ወደ እኔ የሚያመጣና በሚያስፈልገኝ የሚረዳኝ" በጥልቀት አዝኖአል፤ ከሁላችሁ ጋር ለመሆን ፈልጎአል ሐዘን ላይ ሐዘን ትኩረት፡በእስር ላይ እያለሁ ሐዘን ላይ ሐዘንን ልጨምርብኝ ነበር"
ኤጳፍሮዲቱስን ተቀበሉት "ኤጳፍሮዲቱስን ተቀበሉት" በጌታ ከሁሉ ደስታ ጋር ትኩረት፡ "በጌታ በእምነት አብሮ የሚሠራ" ወይም "ጌታ ኢሱስ ስለሚወደን ታላቅ ደስታ አለን"(UDB) የክርስቶስን ሥራ የሚሠራ ትኩረት፡ለክርስቶስ መሥራት"(UDB) የሚያስፈልገኝን አዘጋጀ ትኩረት፡"የሚያስፈልገኝን ያዘጋጃል"
የሚያገናኝ ዐረፍተ ነገር፡ አብሮ የሚሠሩ አሮጌውን የአይሁድ ሕግ ለመከተል የሚሞክሩትን የእምነት ወዳጆችን ለማስጠንቀቅ፤ ጳውሎስ የአማኞችን ስደት ስለ ራሱ ምስክርነት ይሰጣል። በመጨራሻም፤ ወንድሞቼ ትኩረት፡ "ወንድሞቼ ሆይ፤ወደ ፊት ስለሚሆን፤ ወይም "ወድሞቼ ሆይ፤ስለሌሎች ጉዳዮች" በጌታ ደስ ይበላችሁ ትኩረት፡ጌታ ስላደረጋቸው ሁሉ ደስ ይበላችሁ" ከዚህ በፊት የጻፍኩላችሁን ተመሳሳይ ነገሮች አሁንም ደግሜ ብጽፍላችሁ አይታክተኝም ትኩረት፡"አሁንም እነዚህን ተመሳሳይ ትምህርቶችን ብጽፍ ደስ ይለኛል" እናንተን በሰላም ይጠብቁአችኋል እዚህ ላይ "እነርሱ" የሚለው የጳውሎስን አስተምህርሆዎች ያሳያል። ትኩረት፡"እነዚህ ትምህርቶች ከስሕተት ስለሚጠብቁአችሁ"
ተጠበቁ "ጥንቃቄ አድርጉ" ወይም "ተጠንቀቁ" ውሾች፤ክፉ አድራጊዎች፤ ከሐሰተኞች መገረዝ እነዚህ የሐሰት አስተማሪዎች ተመሳሳይ ቡድን የሆኑ የተለያዩ ሦስት መንገዶችን የሚገልጹ ናቸው። ውሾች "ውሾች" የሚለው ቃል ከአይሁድ ውጪ የሆኑትን ሰዎችን ለመግልጽ አይሁዶች የተጠቀሙበት ነው። ጳውሎስ የሐሰት አስተማሪዎችን እንደ ስድብ ከውሾች ጋር ያነጻጽራል። በባሕላችሁ የረከሰ የተለየ እንስሳ ካለ ወይም እንደ ስድብ የሚቆጠር ካለ በውሻ ፈንታ ይህን እንስሳ ልትጠቀሙ ትችላላችሁ። ሐሰተኛ መገረዝ "መግረዝ" ማለት በአሰቃቂ ሁኔታ ማረድ ወይም መቁረጥ ማለት ነው። ጳውሎስ የሐሰት አስተማሪዎችን ለመኮነን የግሪዛትን ድርጊት በተጋነነ ሁኔታ ይገልጻል። የሐሰት አስተማሪዎች የሚሉት አንድ ሰው የተገዘ እንደሆነ ነው። ስለዚህ እኛ እውነተኛ መገረዝ ጳውሎስ በአካል ያልተገረዙትን ነገር ግን በመንፈሳዊ የተገረዙትን ማለትም በእምነት መንፈስ ቅዱስን የተቀበሉትን በክርስቶስ አማኝ የሆኑትን ለማሳየት ይህን ሐረግ ይጠቀማል። ትኩረት፡ "በእውነት የእግዚአብሔር ሕዝብ" በሥጋ መመካት የለም ትኩረት፡ "እግዚአብሔርን ደስ ለማሰኘት ሥጋችንን በመቁረጥ አትመኩ"
እኔ ራሴ ትምክህት ልኖረኝ እችል ነበር። ፥ማንም ሰው በሥጋ ትምክህት አለኝ ብሎ ቢያስብ እኔ እበልጠዋለሁ ይህ ለጳውሎስ ለማመን የማይቻል መላምት ሁኔታ ነው። ጳውሎስ የሚለው እግዚአብሔር ሰዎችን በሠሩ ሥራ የሚያድን ከሆነ እግዚአብሔር እርሱን ያድን ነበር። ትኩረት፡ "ማንም ሰው እግዚአብሔርን ለማስደሰት በቂ ነገሮችን መሥራት የሚችል ቢሆን ኖሮ እኔ ነበርኩ" እኔ ራሴ ጳውሎስ "እኔ ራሴ" የሚለውን የሚጠቀመው ትኩረት ለመስጠት ነው። ትኩረት፡" በእርግጥ እኔ ነበርሁ" ተገርዤ ነበር ትኩረት፡ "ካህኑ ገርዞኝ ነበር"
ስምንተኛው ቀን "ከተወለድኩ ሰባት ቀኖች በኋላ" (UDB) ከዕብራዊ ዕብራዊ "ዕብራዊው ልጅ ከዕብራዊ ወላጆች" ከሕግ አንፃር ፈሪሳዊ ትኩረት፡"እንደ ፈሪሳዊ ሕግን በጠበቅ ፍጹም ነበርኩ"
ቤተ ክርስቲያንን አሳድድ ነበርሁ ትኩረት፡"ክርስቲያኖችን ለመጉዳት በጣም ቁርጠኛ ነበርኩ" ሕግን በመጠበቅ ያለ ነቀፋ ነበርኩ ትኩረት፡ " ሕግን በመጠበቅ ፍጹም ነበርኩ" እንደ ከንቱቆ ጥሬዋለሁ ጳውሎስ የእርሱ የጽድቅ ሥራዎች ሁሉ በክርስቶስ ፊት ከንቱ እንደሆነ ይደመድማል።
በርግጥ "በርግጥም" ወይም "በእውነት" አሁን እቆጥራለሁ "አሁን" የሚለው ቃል ጳውሎስ ፈሪሳዊ መሆኑን የተዋበትና በክርስቶስ አማኝ ከሆነበት ጊዜ ጀምሮ መለወጡን ለማጉላት ነው" ትኩረት፡ "አሁን በክርስቶስ አምኛለሁ" ሁሉን ነገር እንደ ጉዳት እቆጥራለህ ጳውሎስ ከክርስቶስ ሌላ በማንኛውም ነገር መታመን ከንቱ እንደሆነ ይገልጻል። ትኩረት፡ "ማንኛውንም ነገር እንደ ከንቱ እቆጥራለሁ" ከሁሉ ይልቅ ስለሚበልጠው ስለ ክርስቶስ ኢየሱስ ጌታዬ ዕውቀት ትኩረት፡"የክርስቶስ ኢየሱስ ጌታዬ ዕውቀት ከሁሉ ይበልጣል" ስለ እርሱ ሁሉ ነገር እንደ ጥራጊ እቆጥራለሁ ትኩረት፡ከእርሱ የተነሣ ማንኛውንም ነገር በፈቃዴ ክጃለሁ" እንደ ቤት ጥራጊ እቆጥራለሁ ጳውሎስ አንድ ሰው የሚመካበት ነገር የሚጣል መሆኑን ያነጻጽራል። ምን ያህል ከንቱ እንደሆን ትኩረት ይሰጣራል። ትኩረት፡ "እንደ ጉድፍ አስባለሁ" ወይም "ፍጽም ከንቱ እንደሆኑ አስባለሁ" ስለዚህም ክርስቶስን አገኝ ዘንድ "ስለዚህ ክርስቶስ እንዲኖረኝ ብቻ" አሁን በእርሱ ተገኝቻለሁ "በእርሱ ተገኝቻለሁ" የሚለው ሐረግ ማለት ከእርሱ ጋር የቅርብ ግንኙነት ወይም ከክርስቶስ ጋር ህብረት መኖር ማለት ነው" ከሕግ የራሴ የሆነ ጽድቅ የለኝም ትኩረት፡"በራሴ ሕግን በመታዘዝ እግዚአብሔርን ለማስደስት አልሞክርም" በዚህ ፈንታ አለኝ "ይልቁን ይህ አለኝ" ወይም "በቀጥታ ተቃራኒውአለኝ" ከእግዚአብሔር ያለኝ ጽድቅ በእምነት በክርስቶስ ያለኝ ነው ትኩረት፡ "እግዚአብሔር በክርስቶስ ባለኝ እምነት የተነሣ እግዚአብሔር ተቀብሎኛል" የትንሣኤው ኃይል ትኩረት፡የእርሱ ኃይል ሕይወት እንደሚሰጥ አውቃለሁ" የእርሱ የመከራው ተካፋዮች "የመከራው ተካፋዮች" ሞቱን በሚመስል በክርስቶስ ተለውጫለሁ "መለወጥ" የሚለው ቃል ማለት አንድን ነገር በአንድ ነገር መለወጥ ማለት ነው።ኢየሱስ የሞተበት መንገድ የዘላለም ሕይወት አስገኘ። እንግዲህ ጳውሎስ የዘላለ ሕይወት ለማግኘ ሞቱ የኢየሱስን ሞት እንዲመስል ይፈልጋል። ትኩረት፡ "ክርስቶስ ሞቱን እንዲመስል ለውጦኛል" እንግዲህ እንደምንም ከሞት መነሳትን ለማመድ እንድችል ነው "እንደምንም" የሚለው ቃል ማለት ጳውሎስ በዚህ ዓለም ምን እንደሚሆን አያውቅም፤ ነገር ግን ምንም ቢሆን የዘላለ ሕይወት መሆኑ አይቀርም። ትኩረት፡ "እንግዲህ አሁን ምን ቢሆን ግድ የለም፤ ከሞትኩ በኋላ ወደ ሕይወት እመጣለሁ"
የሚያገናኘው ዐረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ ለአማኞች ለሚጠብቃቸው መንግሥተ ሰማያትና አዲስ ሕይወት የተነሣ የአሁኑን ሕይወት ምሳሌ እንዲከተሉ ያስጠነቀቃቸዋል። እነዚህን ነገሮች አግኝቻለሁ እነዚህ ክርስቶስን ማወቅ፤የትንሳኤውን ኃይል ማ ወቅ፤ መከራ ተካፋይ መሆንና ከክርስቶስ ጋር በሞቱና በትንሳኤው ሕብረት ማድረግን ይጨምራል። እንግዲህ አሁን ፍጹም አይደለሁም "እንግዲህ ገና ፍጹም አይደለሁም" ወይም "እንግዲህ ገና ብስለት የለኝም" ነገር ግን ወደ ፊት ጥረቴ እቀጥላለሁ "ነገር ግን ሙከራዬን እቀጥላለሁ"(UDB) እጨብጣለሁ "እነዚህን ነገሮች እቀበላለሁ" በክርስቶስ ኢየሱስ አግኝቻለሁ ትኩረት፡ "በዚህ ምክንያት ክርስቶስ የእርሱ የራስይ እንደሆንኩ ቆጥሮአል" ወንድሞች ሆይ፤ ጳውሎስ የፊልጵስዩስ አማኞችን ያመለክታል። ትኩረት፡ "የእምነት ወዳጆች" እኔ ራሴ ገና አልጨበጥኩትም ትኩረት፡ "እነዚህ ነገሮች ሁሉ ገና የእኔ መሆናቸው አልታወቀም" ከኋላዬ ያለውን እየረሰው ወደ ፊት ያለውን ለመያዝ እዘረጋለሁ በእሽቅድድም እንደሚሮጥ ሰው ከኋላ ያለውን ሳይሆን ወደ ፊት በቀራው ላይ ትኩረት እንደሚደረግ ጳውሎስ የሚናገረው የእርሱ የሃይማኖታዊ ጽድቅ ሥራ ወደ ኋላ ትቶ በክርስቶስ በተዘጋጀው እንዲጨርሰው በፊቱ ባለው ሩጫ ትኩረት ማድረግ ነው። ትኩረት፡"ቀድሞ ስለሥራሁት ግድ የለኝም" ግቡን ለመድረስ በክርስቶስ የእግዚአብሔርን ጥሪ ለማሸነፍ ወደ ፊት ጥረቴን እቀጥላለሁ ጳውሎስ እሽቅድድምን ለማሸነፍ እንደሚሮጥ ንጽጽሩን ይቀጥላል፤ ጳውሎስ ለማገልገልና ለክርስቶስ በመታዘዝ መመላለስን ትኩረት ያደርጋል። ትኩረት፡" የእርሱ ለመሆንና ከሞትኩ በኋላ እግዚአብሔር ሲጠረኝ ወደ ራሱ ለመሄድ በክርስቶስ ማመኔን እቀጥላለሁ"
ስለዚህ እንደ ባለአእምሮ እናስብ ጳውሎስ የእምነት ወዳጆችን እርሱ እንደ ጠቀሳቸው ፍላጎት እንዲኖሩ ይፈልጋል PHP 3:8-11። ትኩረት፡ "በእምነት እንደ ጠነከሩ ሆነው አንድ አሳብ እንዲያስቡ ሁላችንንም አማኞች አደፋፍራለሁ" እንደምታስቡ እዚህ ላይ "እናንት" የሚለው ቃል የሚያሳየው በተለየ ሁኔታ የሚያስቡ አማኞች ወይም ከጳውሎስ ጋር የማይስማሙትን ነው። እግዚአብሔር ደግሞ ለእናንተ ይገልጻል "እግዚአብሔር ደግሞ ግልጥ ያደርግላችኋል" በየትኛውም ደርጃ የደረስን ቢሆን በዚያው በደረስንበት ሁኔታ እንመላለስ ትኩረት፡"ሁላችንም በተቀበልነው እውነት መሠረት በመታዘዝ እንቀጥል"
ወንድሞች ሆይ፤ ተባበሩኝ ጳውሎስ የፊልጵስዩስ አማኞችን እንደ ራሱ ወንድሞቹ በቁጥር ይገልጻል። እኔን ምሰሉ "እኔ የማደርገውን አድርጉ" ወይም "እኔ እንደምኖር ኑሩ" በጥንቃቄ ጠብቁ "በጥንቃቄ ተመልከቱ" በምሳሌአችን ለሚመላለሱ "ቀድሞኑ እኔ እንደምኖር የሚኖሩ" ወይም "ቀድሞኑ እኔ እንደማደርገው የሚያደርጉ" ሁልጊዜ እንደ ነገርኩአችሁ "ብዙውን ጊዜ ነግሬአችኋለሁ" በእንባ እነግራችኋለሁ "በታላቅ ሐዘን እነግራችኋለሁ" ብዙዎች የክርስቶስ ጠላቶች ሆነው ይኖራሉ እዚህ ላይ "የክርስቶስ መስቀል" የክርስቶስን መከራና ሞትን ያመለክታሉ። ጠላቶቹ በክርስቶስ እናምናለን የሚሉና ነገር ግን የክርስቶስን መከራውን ለመቀበል ወይም ፤ለመሞት ፍቃደኛ የማይሆኑ። ትኩረት፡ብዙ ሰዎች በኢየሱስ እንደሚያምኑ የሚናገሩ ነገር ግን ሥራቸው መከራ ሊቀበልና በመስቀል ላይ ለመሞት ፍቃደኛ የሆነው የክርስቶስ ጠላቶች ናቸው።" መጨራሻቸው ጥፋት ትኩረት፡ "እግዚአብሔር አንድ ቀን ያጠፈቸዋል" ሆዳቸው አምላካቸው እዚህ ላይ "ሆድ" የአንድ ሰው ለአካላዊ ምቾች ፍላጎቶችን ያመለክታል። ትኩረት፡ "እግዚአብሔርን ከመታዘዝ ይልቅ ምግብና ሌሎች ለአካል የሚያስፈልጉ ምቾችን ይፈልጋሉ" ክብራቸው በነውራቸው ትኩረት፡ "ውርደት በሚሆኑ ነገሮች ላይ የሚመኩ ናቸው" ስለ ምድራዊ ነገሮች ያስባሉ እዚህ ላይ "ምድራዊ" የሚያሳየው ማንኛውም ነገሮች ለአካል ምቾት የሚሰጡና ለእግዚአብሔር ክብር የማይሰጡ ነገሮችን ያመለክታል። ትኩረት፡ "የሚያስቡት ሁሉ እግዚአብሔርን ከሚያስደስተው ይልቅ ራሳቸውን የሚያስደስቱ ነገሮችን ነው"
የእኛ፤እኛ ጳውሎስ "የእኛ" እና "እኛ" በማለት አድማጮችን ያካትታል። መኖሪያችን በሰማይ ነው "መኖሪያችን በሰማይ ነው" ወይም "እውነተኛ ቤታችን በሰማይ ነው" አዳኙን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን ከምንጠባበቅበት "እኛ ከሰማይ ወደ ምድር የሚመለሰውን አዳኙን ጌታ አየሱስ ክርስቶስን እንጠባባቃለን" የተዋረደውን ሰውነታችንን ይለውጣል "የእኛን ደካማና ምድራዊ አካላችንን ይለውጣል" ክብሩን በሚመስል በተሠራው አካላት "አካሉን በሚመስል አካላት" ሁሉን ለመቆጣጠር በእርሱ ኃይል በተሠራው ትኩረት፡ "ሁሉን ነገር ለመቆጣጠር በሚጠቀምበት በተመሳሳይ ኃይል አካላችንን ይለውጣል"
የሚያገነኝ ዐረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ በፊልጵስዩስ ለሚኖሩ አማኞች በህብረት ጉዳዮች ላይና አማኞች ከአንዳንድ ተጨባጭ መመሪዎች ጋር ለጌታ እንዴት እንደሚኖሩ መመሪያ መስጠቱን ይቀጥላል። ስለዚህ የምናፍቃችሁ የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ትኩረት፡ "የእምነት ወዳጆቼ እወዳችኋለሁ እንዲሁም መጥቼ እናንተን ለጠየቅ ከፍተኛ ፍላጎት አለኝ" ደስታዬና አክሊሎቼ ጳውሎስ"ደስታ" የሚለውን ቃል የደስታው ምክንያት የፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነች ለመግልጽ ይጠቀማል። "አክሊል" ከቅጠል የሚሠራና አንድ ሰው አንድ ጨወታ ሲያሸንፍ ለክብር ምልክት እንዲሆን በጭንቅላት ላይ የሚደፋ ነው። እዚህ ላይ "አክሊል" የሚለው ቃል የፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን ለጳውሎስ በእግዚአብሔር ፊት ክብርን አምጥቶአል። ትኩረት፡ "በኢየሱስ በማመናችሁ ምክንያት ደስታ ሆናችኋል እንዲሁም ለሥራዬ ሽልማቴና ክብሬ ናችሁ" የተወደዳችሁ ወዳጆቼ ሆይ፤በዚህ መንገድ ጸንታችሁ ትኩረት፡ "እንግዲህ ውድ ወዳጆቼ እኔ ባስተመኩአችሁ መንገድ ለጌታ መኖራችሁን ቀጥሉ" ከኤዎድያና ከሲንጢኪ ጋር አብሬ እያዘንኩ ነው በፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን ጳውሎስን የረዱ አማኝ የነብሩ ሴቶች ናቸው።ትኩረት፡ " ኤዎዲያንና ሲንጢኪን እለምናቸዋለሁ" በጌታ በአንድ ልብ ሁኑ "በአንድ ልብ ሁኑ" የሚለው ሐረግ ተመሳሳይ አስተሳሰብ ወይም አመለካከት ማለት ነው። ትኩረት፡ "በአንድ ጌታ ስለምታምኑ እርስ በርሳችሁ ተስማሙ" በርግጥ እውነተኛ የሥራ ባልደረባዬ ደግሞ እያስተናገድኩ ነው እዚህ ላይ "እናንተ" የሚለው ቃል አስፈላጊ ነው። ጳውሎስ የሰው ስም አልጠቀሰም። ወንጌልን ለማሰራጨት ከጳውሎስ ጋር የሠራ አንድ ሰው የሚጠቅሰው "እውነተኛ የሥራ ባልደረባዬ" ብሎ ብቻ ይጠራል። ትኩረት፡ "አዎን፤ እውነተኛ የሥራ ባልደረባዬ ደግሞ እጠይቃለሁ" ከቄሌመጦስ ጋር ቄሌመንጦስ አማኝ የነበረውና በፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን የሚሠራ ነበር። ስማቸው በሕይወት መጽሐፍ ላይ ያላቸው ትኩረት፡ "ስማቸውን በሕይወት መጽሐፍ እግዚአብሔር የጻፋቸው"
ሁልጊዜ በጌታ ደስ ይበላችህ ደግሜ እላለሁ በጌታ ደስ ይበላችሁ ጳውሎስ የሚናገረው ለሁሉም ፊልጵስዩስ አማኞች ነው።ደስ የበለጠ ትኩረት ለመስጠት እንዴት አስፈላጊ እንደሆነ ይበላችሁ የሚለውን ትእዛዝ ይደግማል ። ትኩረት፡ "ጌታ ስላደረገላችሁ ነገር ደስ ይበላችሁ! እንደገና እነግራችኋለሁ ደስ ይበላችሁ!" ጌታ ቅርብ ነው አማራጭ ትርጉሞች 1)ጌታ ኢየሱስ ለአማኞቹ ቅርብ ነው ወይም2) ጌታ ኢየሱስ ወደ ምድር የሚመለስበት ቀን ቅርብ ነው። በሁሉ ነገር በጸሎት የሚያስፈልጋችሁን ጠይቁ አመስግኑም "የሚያስፈልጋችሁን እግዚአብሔርን በጸሎትና በምስጋና ጠይቁ" ከመረዳት የሚያልፈውን "ልንረዳው ከምንችለው በላይ" ልባችሁንና አሳባችሁን ይጠብቃል ይህ የእግዚአብሔር ሰላም እንደ ወታደር ስሜቶቻችንና አሳቦቻችንን ከጭንቀት የሚጠብቀውን ያቀርባል። ትኩረት፡ "እንደ ወታደር ስሜታችንና አሳባችንን ስለዚህ ዓለም መጨነቅ ይጠብቃችኋል"
በመጨረሻ ይህ የደብዳቤውን ይህ ክፍል ያጠቃልላል። ጳውሎስ አማኞች ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም እንዲኖር እንዴት እንደሚኖሩ ማጠቃለያ እየሰጠ ነው። ወንዲሞች ሆይ እዚህ ላይ ይህ ማለት ክርስቲያን ወዳጆች፤ ወንዶችንና ሴቶችን ጨምሮ ከእግዚአብሔር ጋር እንደ ሰማያዊ አባታቸው ሁሉም አማኞች በክርስቶስ አንድ መንፈሳዊ ቤተ ሰብ አባላት ስለሆኑ ነው። ማንኛውም ነገሮች በፍቅር ነው "ማንኛውም ነገሮች የሚያስደስቱ ናቸው" ማንኛውም ነገሮች ከመልካም የሚነገር "ማንኛውም ነገሮች ሰዎች የሚያደንቁ" ወይም "ማንኛውም ነገሮች ሰዎች የሚያከብሩ" ትክክል ይሆነውን ሁሉ "በሞራል መልካም ከሆኑ" ማንኛውም ምስጋና ካላቸው "ለምስጋና ምክንያት ከሆኑ" እነዚህን ነገሮች አስቡ "ስለእነዚህ ነገሮች አስቡ" ከእኔ የተማራችሁትንና የተቀበላችሁትን የሰማችሁንና ያያችሁትን "እኔ ያስተማርኩአችሁንና ያሳየኋችሁትን"
የሚያገነኘው ዐረፍተ ነገር፡ ጳውሎስ የሚናገረው በገንዘብ ስለ ደገፉት ሲሆን፤ እንድዲሁም በሰላምታና ምስጋና ይደመድማል። ከዚህ በፊት ስለ እኔ ያሰባችሁ ቢሆንም እኔን ለመርዳት ዕድሉን አላገኛችሁም ነበር። "ካሁን በፊት ስለ እኔ ታስቡ እንደነበረ አውቃለሁ፤ ነገር ግን ድጋፋችሁን ለመላክ ምክንያት አልነበራችሁም" የረካ መሆን "መርካት" ወይም " ደስተኛ መሆን" በሁሉም ሁኔታ "በየትኛውም ሁኔታ ቢሆን ግድ የለኝም" እንዴት እንደምኖር አውቃለሁ ትኩረት፡ "ትክክለኛ አስተሳሰብ እንዴት እንደሚኖረኝ አውቃለሁ" በአስፈላጊ ጊዜ "የሚያስፈልገኝ ሁሉ በማይኖረኝ ጊዜ" በሚበዛበት ጊዜ "ከሚያስፈልገኝ በላይ ሲሆረኝ" በመጥገብና በመራብ፤ በመብዛትና በሚያስፈልገኝ ጊዜ እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ ተመሳሳይ ነገር ነው። ጳውሎስ በማንኛውም ሁኔታ መርካትን እንዴት እንደተማረ ትኩረት ለመስጠት እነዚህን ሐረጎች ይጠቀማል። ኃይልን በሚሰጠኝ ሁሉ ማድረግ እችላለሁ "ሁሉን ማድረግ እችላለሁ ምክንያቱም ክርስቶስ ኃይልን ይሰጠኛል"
በችግሬ ጊዜ "ነገሮች አስቸጋሪ በሚሆኑበት ጊዜ" የወንጌል ተልእኮ ይህ የሚያመለክተው ጳውሎስ ስለ ኢየሱስ ለመንገር ወደ ተለያዩ ከተሞች መጓዙን ነው። በመስጠትና በመቀበል ጉዳይ ላይ ከእናንተ በስተቀር የረዳኝ ቤተ ክርስቲያን የለም ትኩረት፡ "የእናንተ ቤተ ክርስቲያን ብቻ ናችሁ ገንዘብ ወይም ርዳታ የሰጣችሁኝ" ፍሬአችሁ እንዲበዛላችሁ እፈልጋለሁ ጳውሎስ የቤተ ክርስቲያን ስጦታ ለአንድ ሰው የበለጠ የሚጨምረው ብልጽግና እያነጻጸረ ነው።ጳውሎስ የፊልጵስዩስ ሰዎች መንፈሳዊ በረከት ለመቀበል ስለሚችሉ እንዲሰጡ ይፈልጋል"
ሁሉም ነገር በብዛት አለኝል። ሞልቶልኛል ትኩረት፡ "ማንኛውም የሚያስፈልገኝና የሚተርፍ አለኝ" እነርሱም ጠፋጭ መዓዛ ያለው፤ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት ያለው መሥዋዕትና እግዚአብሔርን የሚያስደስት ነው። መልካም መዓዛ፤ ተቀባይነት ያለው እግዚአብሔርን የሚያደስት መሥዋዕት፤ጳውሎስ የፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን ስጦታን ከብሉይ ኪዳን መሥዋዕት ጋር እያነጻጸር ነው። ካህናት እግዚአብሔርን ደስ የሚያስኘውን መሥዋዕት ያቃጥላሉ። ጳውሎስ የቤተ ክርስቲያን ስጦታ ታላቅ ዋጋ ያለ መሆኑን ትኩረት እየሰጠ ነው። ትኩረት፡ "እነዚህ ስጦታዎች እግዚአብሔርን የሚያስደስት እንደሆነ አረጋግጣለሁ" የሚያስፈልገውን ሁሉን ያዘጋጃል "የሚያስፈልጋችሁን ሁሉ ያዘጋጃል" በክርስቶስ ኢየሱስ እንደ ክብሩ ባለ ጠግነት ትኩረት፡ "በክርስቶስ ከክብሩ ባለጠግነት ይሰጣል" አሁን ለአላካችን "አሁን" የሚለው ቃል የመዝጊያ ጸሎትና የዚህ ደብዳቤ ክፍል መደምደሚያ ነው።
አጠቃላይ መረጃ: ይህ ወደ በቆላስያስ ለሚኖሩ አማኞች በጳውሎስ እና በጢሞቴዎስ አመካኝነት የተጻፈ ደብዳቤ ነው፡፡ በእግዚአብሔር ፈቃድ የክርስቶስ ኢየሱስ ሐዋርያ የሆነ "የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ ለመሆን በእግዚአብሔር የተመረጠ" ወንድሞቻችን “እኛ” በሚለው ቃል ውስጥ ጳውሎስ ተደራሲያኑንም አካቷል፡፡" ጸጋ ለእናንተ ይሁን ለሌላ ሰው ባርኮትን መስጠት ወይም ለሌላ ሰው መመኘት እናንተ በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በቆላስያስ የሚገኙ ቅዱሳንን እና ታማኝ የሆኑ ወንድሞችን ነው፡፡ ስለእናነት ዘወትር እንጸልያለን አማራጭ ትርጉም፡ "ስለ እናንተ ሁል ጊዜ ከልባችን ሆነን እንጸልያለን፡፡"
አጠቃላይ መረጃ: በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር አመልካች ሲሆን የሚመለክተው በቆላስያስ የሚገኙ አማኞችን ነው፡፡ ስለ እናንተ ሰምተናል በዚህ ሥፍራ ጳውሎስ “እኛ” የሚለው ቃል በመጠቀም አንባቢያኑን በውስጡ አላካተተም፡፡ በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ያላችሁን እምነት "በኢየሱስ ክርስቶስ ያላችሁ እምነት" ለቅዱሳንም ሁሉ ስላላችሁ ፍቅር ሰምተን፥ "ለቅዱሳን ሁሉ ያላችሁን ፍቅር" (UDB) በሰማይ ከተዘጋጀላችሁ ተስፋን እንደሚታገኙ ካላችሁ ሙሉ እምነት የተነሣ "እግዚአብሔር በሰማይ ያስቀመጠላችሁን ተስፋ ላይ ካላችሁ እርግጠኝነት የተነሣ" እርግጠኛ ተስፋ "አጥብቃችሁ የያዛችሁት ተስፋ" ፍሬ ያፈራል እንዲሁም ያድጋል ይህ የተለያዩ ለምግብነት የሚሆኑ ነገሮችን ከሚያፈራ ዘፍ ወይም እጽዋጽ ጋር ተነጻጽሮ የቀረበ ሲሆን ሰዎችን የሚለውጠው ወንጌልም አድጎ ብዙ ሰዎች ባመኑት ቁጥር በዓለም ሁሉ ይሰራጫል፡፡ በዓለም ዙሪያ ሁሉ ወንጌል በሚታወቀው ዓለም ዙሪያ ሁሉ ይሰራጫል እንዲሁም ያድጋል፡፡ የእግዚአብሔር ጸጋ በእውነት "እውነተኛው የእግዚአብሔር ጸጋ" ወይም "እውነተኛው የእግዚአብሔር ሞገስ"
ልክ ከኤጳፍራ እንደተማራችሁት ሁሉ "ልክ ኤጳፍራ እንዳስተማራችሁ ሁሉ" ወይም "ኤጳፍራ ያስተማራችሁን ሁሉ ሙሉ ለሙሉ በሚገባ እንደተረዳችሁት ሁሉ" ልክ እደዛው “እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የወንጌል መልዕክት በቆላስያ ከተማ ውስጥ በሚገኙ አማኞች የዕለት ተዕለት ሕይወት ላይ ያመጣውን ውጤት የሚያመለክት ነው፡፡ እናንተ ተምራችኋል በቆላስያ ከተማ ይኖሩ የነበሩት አማኞች ይህንን ተምረዋል ኤጳፍራ ኤጳፍራ Epaphras በቆላስያ ከተማ ውስጥ ከነበሩ አማኞች ወንጌል የሰበከላቸው ሰው ነው፡፡ ከተወደደ ከእኛም ጋር አብሮ ባሪያ ከሆነው ከኤጳፍራ እንዲህ ተማራችሁ፥ እርሱም ስለ እናንተ ታማኝ የክርስቶስ አገልጋይ ነው። ይህ ማለት ኤጳፍራ ጳውሎስ በእስር ቤት ባይሆን ኖሮ ልፈጽመው የሚችለው ነገር በማድረግ የክርስቶስን ሥራ የሠራ ሰው ነው ማለት ነው፡፡ አርሱ ለእኛ ገልጦልናል "ኤጳፍራ ለእኛ አስታውቆናል" በመንፈስ ስላልችሁ ፍቅር "ለአማኞች ፍቅር እንዲኖራችሁ መንፈስ ቅዱስ አቅም ሰጥቶአችዋለህ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ በክርስቶስ ስላላቸው እምነት እና በመንፈስ ስላላቸው ፍቅር ይጸልይላቸዋል፡፡ በዚህ ፍቅራችሁ ምክንያት "መንፈስ ቅዱስ ሌሎች አማኞችን መውደድ እንዲትችሉ ስላደረጋችሁ" ስለእናንተ ከሰማንበት ጊዜ አንስቶ "ኤጳፍራ ስለ እናንተ ለእኛ ከነገረበት ጊዜ አንስቶ" ሰምተናል ይህ የሚያመለክተው ጳውሎስ እና ጢሞቴዎስን እንጂ በቆላስያስ ከተማ የሚገኙ አማኞችን አይደለም፡፡ መጸለይ አላቋረጥንም "ብዙ ጊዜ እና ከልባችን ወደ እግዚብሔር እንጸልያለን" የእርሱ ፈቃድ ምን እንደሆነ ታውቁና በዚህ ትሞሉ ዘንድ እንጠይቃለን "የእርሱን ፈቃድ ታደርጉ ዘንድ በእውቀት ሞላችሁ ዘንድ እግዚአብሔርን እንጠይቀዋለን" በጥበብ እነና መንፈሳዊ መረዳት ሁሉ "በመንፈስ ቅዱስ የሚሰጥ ጥበብ እና መረዳት" በሁሉም ነገር ለጌታ እንደሚገባ ትኖሩ ዘንድ "ጌታ በሚፈቅደው መንገድ መኖር ትችሉ ዘንድ ፍሬ እንዲታፈሩ ይህ ሀረግ ፍሬጣማ እጽዋትነን ከአማኝ መልካም ሥራ ጋር የሚያነጻጽር ነው፡፡ ልክ እጽዋት አድገው ፍሬ እደሚያፈሩ ሁሉ አማኞችም በእግዚአብሔር እውት ልያድጉ እና መልካም ሥራን ልሠሩ ይገባል፡፡
ስለ እናንተ እንጸልያለን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል ጳውሎስን እና ጢሞቴዎስን የሚወክል እንጂ በቆላስያስ የሚገኙ አማኞችን የሚወክል አይደለም፡፡
እንደ ክብሩ ጉልበት መጠን በኃይል ሁሉ እየበረታችሁ፥ "በታላቅ ክብሩ አማካኝነት በኃይሉ የበረታችሁ ሁኑ" በነገር ሁሉ ጽኑ እንዲሁም ትእግስት ኑራችሁ "ፈጽማችሁ ማመናችሁን አቁሙ እንዲሁም ትእግስት ይኑራችሁ" ለአብን በደስታ ምስጋናን እያቀረባችሁ "ለአብ በደስታ ምስጋናን እያቀረባችሁ" በቅዱሳንም ርስት በብርሃን እንድንካፈል ያበቃንን አማራጭ ትርጉም: "እንዲንካፈል ያበቃንን" እንድትበቁ ያደረጋችሁን በዚህ ሥፍራ ላይ ጳውሎስ ተደራሲያኑ የእግዚአብሔር ጸጋ ተካፋዮች መሆናቸው ላይ ትኩረት ያደርጋል፡፡ ይህ ማለት ግን እርሱ ይህንን ባርኮት በመውረስ ውስጥ ምንም ድርሻ የለኝም እያለ ግን አይደለም፡፡ ርስቱን ለመካፈል "ርስቱን ለመካፈል" በብርሃን "በክብሩ መገኘት ውስጥ" for the believers አማራጭ ትርጉም: "ቅዱሳን ለሆኑት" ወይም "ለልዩ ጥቅም የተመረጡት" ለእርሱ "ለአባት"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ክርስቶስ በምን መንገድ ልቆ እንደሚገኝ ይናራል፡፡ እርሱ አዳነን "እግዚአብሔር አባት አዳነን" አፈለሰን "አሸጋገረን፡፡" በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል ጳውሎስን እና በቆላስያስ ከተማ የሚገኙ አማኞችን በውስጡ ያካትታል፡፡ በእርሱ ውድ ልጁ "የእግዚአብሔር አብ ተወዳጅ ልጁ የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ" በገዛ ልጁ ቤዛነትን አገኘን "ልጁ ቤዛነትን ሰጠን" የኃጢአታችን ይቀርታን "ልጁ ኃጢአታችንን ይቅር አለን" ወይም "አብ በልጁ በኩል ኃጢአታችን ይቅር አለን"
ልጁ የማይታየው አምላክ መልክ ነው ልጁ ኢየሱስ ምን እንደሚመስል በማወቅ እግዚአብሔር አብ ምን እንደሚመስል ማወቅ እንችላለን፡፡ ልጅ ይህ የእግዚአብሔር ልጅ የሆነው የኢየሱስ ወሳኝ ስም ነው፡፡ እርሱ በኩር ነው "ልጁ በኩር ነው፡፡" ኢየሱስ በጣም ወሳኝ እና ልዩ የሆነ የእግዚአብሔር “ልጅ” ነው፡፡ “ልጅ” የሚለው ቃል ኢየሱስ ከአብ ጋር ያለውን ልዩ የሆነ ግንኙነት ያሳያል፡፡ ይህ በአብ እና በልጁ መካከል ያለው ግንኙነት በቋንቋችሁ ውስጥ “በልጅ” እና “አባት” የሚለውን ቃል ካልተጠቀማችሁ በስተቀር መረዳት አይቻል፡፡ ምክንያቱም ሁሉም ነገሮች የተፈጠሩት በእርሱ አማካኝነት ነው "ምክንያቱም ልጁ የተፈጠሩት ነገሮች ሁሉ ፈጥሯልና" ዙፋን ቢሆን ወይም ግዛት ወይም መንግስታት ወይም ሥልጣናት ሁሉም ነገሮች በእርሱ እና ለእርሱ ተፈጥረዋል ልጁ ሁሉን ነገር ለራሱ ፈጥረዋል ይህ ዙፋንን፣ ስልጣንን፣ ገዥዎችን እና ስልታናትን ያካትታል፡፡ እርሱ ከነገሮች ሁሉ በፊት ነው "እርሱ ከሁሉም ነገር በፊት ነበር" በእርሱ ሁሉም ነገር እርስ በእርሱ ተያይዟል "እርሱ ሁሉን ነገር አያይዟል" (UDB)
እርሱ ራስ ነው "የእግዚአብሔር ልጅ የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ ራስ ነው" እርሱ አካሉ የሆነችው የቤተ ክርስቲያን ራስ ነው፡፡ ይህ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ በቤተ ክርስቲያን ላይ ያለውን ሥልጣን ራስ በሰው አካል ጋር ካለው ጋር ያነጻጽራል፡፡ ልክ ራስ አካልን እንደሚገዛ እንዲሁም ዚየሱስ ቤተ ክርስቲያንን ይገዛል፡፡ የሥልጣን ሁሉ ምንጭ እርሱ ዋነኛ አለቃ ወይም መሥራች ነው፡፡ ኢየሱስ የቤተ ክርስቲያን ጀማሪ ነው፡፡ ከሙታን መከካከል በኩር ነው ኢየሱስ ሞተው ከሞት ወደ ሕይወት ከተመለሱት ሰዎች በኩር ነው፣ ከእንግዲህም ፈጽሞ እንደገና አይሞትም፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት እግዚአብሔር የእርሱ ሙላት በእርሱ ውስጥ አንዲኖር ስለፈቀደ ነው "እግዚአብሔር አብ እርሱ ያለው ነገር ሁሉ በክርስቶስ እንዲሆን ስለፈቀደ ነውt" በመስቀል ላይ በፈሰሰው የልጁ ደም በኩል “በኩል” ተብሎ የተተረጎመው ዋናው ቃል መሥመር ወይም መንገድ የሚል ሀሳብን በውስጡ ያዘለ ሲሆን እግዚአብሔር በመስቀል ላይ ሞቶ በፈሰሰው የኢየሱስ ደም በኩል ሰላምን እና እርቅን ማምጣቱን የሚያሳይ ነው፡፡ ልጅ ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ለሆነው ለኢየሱስ ወሳኝ ስም ነው፡፡
እንዲሁም እናንተም ደግሞ "እንዲሁም በቆላስያስ ከተማ የሚትኖሩ አማኞችም ጭምር" ለእግዚአብሔት እንግዶች ነበራችሁ were strangers to God አማራጭ ትርጉም: "ከእግዚአብሔር የተለያችሁ ነበራችሁ" ወይም "እግዚአብሔር የተዋችሁ ነበራችሁ" በአእምሮዋችሁ እና በክፉ ተግባራችሁ የእግዚብሔር ጠላቶች ነበራችሁ "ጠላቶቹ ነበራችሁ ምክንያቱም ክፉ ሀሳብን ስለምታስቡ እና ምክንያቱም ክፉ ተግባርን ስለምትፈጽሙ ነው፡፡." (UDB) በክርስቶስ ሥጋ በሞቱ እግዚአብሔር እናንተን አስታረቀ እግዚአብሔር እናንተ ከኢየሱስ ጋር ስያስታርቃችሁ በመስቀል ላይ የተመለከተው ክርስቶስን ሳይሆን እናንተን ነው ይሁን እንጂ እናንተ ክርስቶስ ሲሞት እናንተም በመስቀል ላይ መሞታችሁን ተመልክቷል፡፡ እንከን የለሽ "ምንም እንከን ያሌለበት" ከነቀፋ ውጪ "ምንም ነቀፋ ያሌለበት" በራሱ ፊት "በእግዚአብሔር በራሱ ፊት" ጸንታችሁ ቆማችሁ "በቀጣይነት ጸንታችሁ ተተክላችሁ" ወይም "በቀጣይነት ቆማችሁ" በእምነት ጽንታችሁ "አለመናወጥ" ወይም "መጽናት" በወንጌል መተማመን "በወንጌል ተማምናችሁ" እኔ ጳውሎስ ባሪያ የሆንኩለት ከሰማይ በታች ለፍጥረታት ሁሉ የሰበኩትን ወንጌል "ሰዎች ወንጌልን ከሰማይ በታች ላሉ ፍጥረታት ሁሉ ሰብከዋል፡፡ እኔ ጳውሎስ የሚሰብከው እና እግዚአብሔር እንዳገለግል የተራሁት ይህ ተመሳሳይ ወንጌል ነው፡፡"
አሁን እኔ ደስ ይለኛል "እኔ ጳውሎስ አሁን ደስ ይለኛል" ለእናንተ ሲል የሚቀበለው መከራ "ስለ እናንተ ጥቅም ስለል መከራን እቀበላለሁ" (UDB) ስለ እናንተ "ለእናንተ የቆላስያስ አማኞች ሲባል" ስለ አካሉም ማለት ስለ ቤተ ክርስቲያን በሥጋዬ በክርስቶስ መከራ ውስጥ የጐደለውን እፈጽማለሁ። ጳውሎስ እየተናገረ ያለው ለቤተ ክርስቲያን ጥቅም ሲል እየደረሰበት ያለውን ተቃውሞ እነና ስደት ነው፡፡ ጳውሎስ ገና አማኝ ሲሆን ይህ ከባድ የሆነ መከራ እንደሚደርስበት አስቀድሞ አሳይቶት ነበር፡፡ ቤተ ክርስቲያንን አገለግላለሁ "እኔ ጳውሎስ ቤተ ክርስቲያን የሚስፈልጋትን ነገር ለመሙላት እፈልጋለሁ" የእውነት ምስጢር "ሚስጥሩ" ለዘመናት ተሸሽጎ ነበር ይህ ከፍጥረት ጊዜ እንስቶ ጳውሎስ ለአሕዛብ ወንጌልን እስከ ሰበከበት ጊዜ ያለውን ዘመን ያመለክታል፡፡ ለአማኞች ተገልጧል አማራጭ ትርጉም: "ለእርሱ ተከታዮች ግልጽ ተደርጎላቸዋል፡፡" ይህ አይሁድንና አሕዛብ ያካትታል፡፡ ለእነርሱም እግዚአብሔር በአሕዛብ ዘንድ ያለው የዚህ ምሥጢር ክብር ባለ ጠግነት ምን እንደ ሆነ ሊያስታውቅ ወደደ፥ እግዚአብሔር ለአሕዛብ ያለው ዕቅድ ምን ያኸል ግሩም እንደሆነ ማሳወቅ ፈለገ፡፡ ምሥጢሩም የክብር ተስፋ ያለው ክርስቶስ በእናንተ ዘንድ መሆኑ ነው። "ምሥጢሩም የእግዚብሔርነን ክብር ለወደፊት የመካፈላችሁ ርግጠኝነት ነው" (UDB)
እና የሚነስበከው እርሱን ነው "ጳውሎስ እና ጢሞቴዎስ የሚሰብኩት ክርስቶስ ይህ ነው፡፡" ሁሉንም ሰው እናስተጠነቅቃለን "ሰዎችን ሁሉ እናስጠነቅቃለን" ሰዎችን ሁሉ ማቅረብ እንችል ዘንድ "ሰዎችን ሁሉ ለእግዚአብሔር ማቅረብ እንችል ዘንድ" መፈጸም "መንፈሳዊ ብስለት" ስለዚህ እደክማለሁ "እኔ ጳውሎስ ስለዚህ ነገር እደክማለሁ" በእኔ በኃይል እንደሚሠራ እንደ አሠራሩ "በእኔ እንደሚሠራው የክርስቶስ ዓላማ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ በቆላስያስ እና በሎዶቂያ የሚገኙ አማኞች ክርስቶስ አምላክ እንደሆነ እና በአማኞች ውስጥ እንደሚኖር ተገንዝበው እርሱን በተቀበሉበት መቀበል መኖር እንዳለባቸው ማበረታታቱን ቀጥሏል፡፡ ስለዚህ ይህንን ታውቁ ዘንድ እወዳለሁ "እኔ ጳውሎስ በቆላስያስ የሚትኖሩ አማኞች ይህንን ታውቁ ዘንድ እወዳለሁ" እንዴት ያለ ትልቅ መጋደል እንዳለኝ ልታውቁ እወዳለሁና፤ የእርሱን ንጽሕና ለማሳደግ እና የወንጌል መረዳታቸቸውን ለመጨመር ጳውሎስ ከፍተኛ ጥረት አድርጓል፡፡ በሎዶቅያ ላሉት ይህች ከተማ የቆላስያስ ከተማ ቅርብ የሆነች ከተማ ሲትሆን በዚህች ከተማ ውስጥመም ቤተ ክርስቲያን ነበረች፣ ጳውሎስም ለዚህች ከተማ ይጸልይላታል፡፡ ብዙዎች በሥጋ ፊቴን የማየት እድል አላገኙም "ብዙዎቹን በአካል አላገኘኋቸውም" ወይም "ብዙዎችነን ፈጽሞ ፊት ለፊት አግኝቼአቸው አላውቅም" ልባቸውም "ጳውሎስን በአካል አይተውት የማያውቁት ሁሉም አማኞች ልብ" ወደ አንድነት እንዲሰበሰብ በእውነተኛ ግንኙነት እንድቀራረቡ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እርስ በእርሳቸው እንዲተባበበሩ" ወይም "እርስ በእርሳቸው እንዲቀራረቡ" ከመረዳት የሚመጣ መተማመን ይህ እነዚህ ነገሮች በማወቅ የሚገኝ መተማመን ማለት ነው፡፡ የእግዚአብሔር ምስጢር ይህ በእግዚአብሔር ስገለጥ ብቻ የሚታወቅ ነገር ነው፡፡ ይኼውም ክርስቶስ ነው ኢየሱስ ክርስቶስ በእግዚአብሔር የተገለጠ ምስጢር ነው፡፡ የጥበብ እና እውቀት የተደበቀ መዝገብ ታላቅ የጥበብ እና የእውቀት ሀብት ወይም ባለጠግነት ጥበብ እ እውቀት እነዚህ ቃላት በመሠረታዊ ሀሳባቸው ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ጳውሎስ እነዚህ ቃላት በአንድነት የተጠቀመው ሁሉም መንፈሳዊ መረዳቶች ከክርስቶስ ዘንድ አንደሚመጡ አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ በእርሱ ናቸው “እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ክርስቶስን ነው፡፡
ይህንን እላለሁ "እኔ ጳውሎስ ይህንን እላለሁ" እንዳያስታችሁ "እናንተ የቆላስያስ አማኞችን ወደ ተሳሳተ ሥፍራ ወይም ድምዳሜ እንዳይመራችሁ" በሚያሳምን ንግግር የሆነ ነገርንን እንዲታምኑ የሚያደርግ ንግግር ወይም አንድን ሀሳብ የሚታመን የሚያድረግ ንግግር ምንም እንኳ በሥጋ ከእናንተ ጋር ባልሆንም "በአካል ከእናንተ ጋር ባልሆንም" በመንፈስ ግን ከእናንተ ጋር ነኝ "ሁል ጊዜ ስለ እናንተ አስባለሁ" መልካም ሥርዓታችሁን ጳውሎስ ስለ አንድነታቸው እና ስለ እምነታቸው ጥንካሬ እንዲሁም በክርስቶስ ላይ ስላላቸው እምነት አመስግኖዋቸዋል፡፡
በጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ተመላለሱ ይህ በተወሰነ የአኗኗር ዘይቤ ወይም መነንገድ መኖርን ለማመልከት ጥቅም ላይ የዋለ አገላለጽ ነው፡፡ እንደተቀበላችት "በቆላስያስ ከተማ ውስጥ ያሉ አማኞች ክርስቶስን እንደተቀበሉት" በእርሱ ጸንታችሁ ቁሙ፣ በእርሱ እደጉ በዚህ ሥፍራ ጳውሎስ ክርስትያኖች መኖር ያለባቸውን ሕይወት ለመግለጽ እና ስለ መንፈሳዊ ብስከለት ለመግለጽ ሁለት ምሳሌያዊ ነግግሮችን ይጠቀማል በእምነታችሁ ጽኑ "ሕይወታችሁን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ባላችሁ እምነት መሥርታችሁ ኑሩ" ምስጋና ይብዛላችሁ "እግዚአብሔርን በጣም አመስግኑት"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ አማኞች ወደ ቃላት እና ሌሎች ሕግጋት እንዳይመለሱ ያስጠነቅቃል ምክንያቱም አማኞች አሁን በክርስቶስ ካላቸው የእግዚአብሔር ሙላት ላይ ምንም የሚጨምሩት ነገር የላቸውምና፡፡ ይህንን ተመልከቱ "ጥንቃቄ አድርጉ" ወይም "ተጠንቀቁ" ፍልስፍና ስለ እግዚአብሔር እና ሕይውት ከእግዚአብሔር ቃል ያልወጣ ሃይማታዉ አስተምህሮዎች እና እምነቶች ባዶ ማታለል ይህ በክርስቶስ ወደ ሆነ ሕይወት የማይመሩ አሻች ሀሳቦችን ያመለክታል፡፡ ምንም ነገር አያፈሩም ባዶ ወይም ዋጋ ያሌላቸው ነገሮች ናቸው፡፡ እንደ ሰው ወግና እንደ ኃጢአት የሞላበት የዓም ሥርዓት የአይሁድ እና የአረማዊያን (አሕዛብ) የእምነት ሥርዓቶች፣ ሁለቱም ምንም ዋጋ የላቸውም፡፡ እንደ ክርስቶስ ትምህርት አይደሉም "እንደ ክርስቶስ ትምህርት አይደሉም" ወይም "በክርስቶስ ትምህርት ላይ የተመሠረቱ አይደሉም" ምክንያቱም የመለኮት ሙላት ሁሉ በአካሉ ውስጥ ይኖራል "ምክያቱም የእግዚአብሔር ሙሉ ባሕርይ በክርስቶስ አካል ውስጥ ይኖራል"
በእርሱ "በኢየሱስ ክርስቶስ" እናንተ ናችሁ "እናንተ በቆላስያስ የሚትኖሩ አማኞች ናችሁ ፈጽሞ ሙሉ ሆናችኋል "ሙሉ ሆናችኋል" እግዚአብሔር ገርዞዋችኋል ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ልክ በግርዛት ወቅት ሥጋ በቢላዋ ተቆርጦ እንደሚጣል ሁሉ እግዚአብሔር የአማኖችን ኃጢት ፈጽሞ አስወግዷል፡፡ ከእርሱ ጋር ተቀብራችኋል ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ልክ አንድ ሰው ሲሞት አካሉ በምድር ውስጥ እንደሚቀበር ሁሉ እንዲሁም ድነትን ባገኛችሁበት ወቅት የድሮው ባሕርያችሁ በመቅጽበት እንዴት እንደሚወገድ የሚብራራ ነው፡፡ ከእርሱ ጋር ተነሥታችኋል ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ልክ አንድ ሰው ከሞት ስነሳ አዲስ ህይወት እንደገና እንደሚኖረው ሁሉ አንድ አማኝ እንዴት አዲስ ባሕርይ እንደሚሰጠው ያመለክታል፡፡
ሙታን በሆናች ጊዜ "የቆላስያስ አማኞች በመንፈሳዊ ሞት ውስጥ በነበሩበት ጊዜ" በመተላለፋችሁ ሙታን ነበራችሁ እንዲሁም በሥጋችሁም ያልተገረዛችሁ ነበራችሁ በሁለት ነገሮቸ ሙታን ነበሩ: 1) በመንፈሳዊ ሕይወት ሙታን፣ ክርስቶስ የሚበድል ኃጢአት የሞላበትን ሕይወት ትኖሩ ነበር እና 2) እንደ ሙሴ ሕግ የተገረዛችሁ አልነበራችሁም፡፡ እርሱ እናንተን እንዲህ አደረጋችሁ "ኢየሱስ እናንተን የቆላስያስ አማኞችን እንዲህ እንዲትሆኑ አደረገ" መተላለፋችንን ሁሉ ይቅር አለን "ኢየሱስ ክርስቶስ አይዳዊያንን እና አሕዛብን ሁለቱን መተላለፋችንን ሁሉ ይቅር አለልን፡፡" እናንተ ሙታን ነበራችሁ . . . ሕያዋን እንዲትሆኑ አደረገ ይህ ምሳሌዊ ንግግር ልክ የሞተ ሰው ወደ ሕይወት በአካል እንደሚመጣ ሁሉ እኛም እንዴት ኃጢአተኛ ከሆነ ሕይወት ወደ አዲስ መንፈሳዊ ሕይወት እንደመጣን ያሳያል፡፡ በእኛ ላይ የነበረውን የሚቃወመንንም በትእዛዛት የተጻፈውን የዕዳ ጽሕፈት ደመሰሰው፤
ይህ ምሳሌያዊ ንግግር እግዚአብሔር የእኛን ኃጢአት (እዳ) እና የእግዚአብሔርን ሕግ መተላለፋችን መሰረዙን በወረቀት ላይ የተጸፉ ዝርዝሮችን ከመሰረዝ ጋር እያነጻጸረ ያቀርባል፡፡ ድል በመንሣት በእርሱ እያዞራቸው በግልጥ አሳያቸው። በሮማዊያን ዘመን የሮም ወታደሮች ከጦርነት ሲመለሱ “የድል ጉዞ” ማድረግ የተለመደ ነገር ነው፡፡ በዚህ ወቅት በምርኮ የያዝዋቸውን ምርኮኞች እና የነጠቁትን ሀበት ያሳያሉ፡፡
ማንም አይፍረድባችሁ ጳውሎስ አማኞችን አሕዛቦች የሙሴን ሕግ መጠበቅ አለባቸው ከሚሉ አይዳዊያን ይጠበቁ ዘንድ ያስጠነቅቃቸዋል፡፡ በሚበላ ወይም በሚጠጣ ነገር የሙሴ ሕግ ምን መበላት እና መጠጣት እዳለበት የሚያሳይ ሕግ አለው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ AT: "በምትበሉት ወይም በምትጠጡት ነገር" የጾም ቀን ወይም አዲስ ጨረቃ ወይም ስለ ሰንበት የሙሴ ሕግ መከበር ያለባቸው፣ የአምልኮ ቀናት እና መስዋእት የሚቀርብበት ቀን መቼ እንደሆነ ይደነግጋል፡፡ እነዚህ ለሚመጣው ነገር ጥላ ናቸው “ጥላ” የአንድን ነገር ቅርጽ እና አጠቃላይ ሁኔታን ድብዝብዝ ባለ መንገድ የሚያሳይ ነው፡፡ በተማሳሳይ መልኩም እንደ ሙሴ ሕግ ያሉ ሃይማኖታዊ ትውፊቶች በኢየሱስ ክርስቶስ የተገለጠውን እውነተኛውን ነገር በከፍል ብቻ የሚያሳዩ ናቸው፡፡
ዋጋችን ማንም ሰው እንዳይወስድባችሁ "ማንም ከሚያገኘው ዋጋ የተነሣ እንዳያታልላችሁ፡፡" ይህ ምሳሌያዊ ንግግር የውሸት ትህትናን እና የመላእክት አምልኮን በቆላስያስ ከተማ ውስጥ የአማኞችን ድነት ለመስረቅ ከሚሞክር ሌባ ጋር ያነጻጽራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ማንም የሌላ ሰውን ሽልማት እንዲሰርቅ አትፍቀዱለት፡፡" የውሸት ትህትና "ትሁት ለመመስል የሚደረግ ጥረት፡፡" ይህ ማለት በሌሎስ ሰዎች ፊት ትሁት ለመምሰል የተለያዩ ነገሮችን ማድረግ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ራስን የካዱ መምሰል” በተለያዩ ነገሮች ከሚገባ በላይ መያዝ ይህ ማለት አእምሮን ሁል ጊዜ የሚዝ ወይም በሆነ ነገር በጣም መያዝን ያሳያል፡፡ አዲስ አስተሳሰብ ይህ ማለት እንደ መንፈሳዊ ሰው ሳይሆን ተፈጥሮአዊ ወይም ኃጢአተኛ ሰው ማሰብ ማለት ነው፡፡ አጥብቆ አይዝም "አጥብቆ አይዝም" ወይም "አይጠጋም፣" ልክ ልጅ ወደ ወላጆቹ እንደሚጠጋው ማለት ነው፡፡
እንደዚህ ያለ ሰው ራስ ወደሚሆነው አይጠጋም፥ ከእርሱም አካል ሁሉ በጅማትና በማሰሪያ ምግብን እየተቀበለ እየተጋጠመም፥ እግዚአብሔር በሚሰጠው ማደግ ያድጋል።
ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ክርስቶስ በቤተ ክርስቲያን ላይ ያለው ስልጣንን የሰው ልጅ ጭንቅለላት አካሉን ከሚቆጣጠርበት እና ከሚገዛበት መንገድ ጋር ያነጻጽራል፡፡
ከክርስቶስ ጋር ለዚህ ዓለም ኃጢአተኛ ሥርዓት ከሞትን ይህ ምሳሌያዊ ንግግር የሚያሳየው ልክ የሞተ ሰው የዚህ ዓለም አካላዊ ፍላጎቶች ታዲያ ለዚህ ዓለም እምነት ተገዝታችሁ ስለምን ትኖራላችሁ ጳውሎስ ይህን ጥያቄ የተጠቀመው የቆላስያስ አማኞች የዚህ ዓለምን የሐሰት የእምነት ሥርዓት መከተላቸውን ለመገሰጽ ነው፡፡) ተገዝቶ መኖር "መገዛት" ወይም "መሰጠት" ወይም "መታዘዝ" መጥፋት "መበስበስ" እነዚህ ደንቦች በሰው የተዘጋጁ ሃይማኖታዊ “ጥበቦች” አሏቸው እንዲሁም ትሁታን ይመስላሉ አካላቸውንም ሃይማኖተኛ ለመምሰል ያጎሳቁላሉ፡፡ ሃይማኖትን በመፍጠር እና የሐሰት ትህትና እና አካላቸውም በሃይማኖት ስም በማጎሳቆል - "እነዚህ ህግጋት ከሰው ልጅ የእይታ አንጻር ጥበብ የሞላባቸው ይመስላሉ እንዲሁም አካላቸውን ያጎሳቁላሉ"
ማጎሳቆል "በከፍተኛ ሁኔታ መጉዳት" ወይም "ማሰቃየት" ነገር ግን ሥጋ ያለ ልክ እንዳይጠግብ ለመከልከል ምንም አይጠቅምም። "የሥጋን ፍላጎት መከተልን ለማስቆም ግን ምንም እገዛ አያደርጉም"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ከክርስቶስ ጋር አንድ በመሆናችሁ ምክንያት አማኞች ማድረግ የሌለባቸው ነገሮች አሉ በማለት ጳውሎስ አማኞች ያስጠነቅቃቸዋል፡፡ እግዚአብሔር እናንተን ከክርስቶስ ጋር ከሞት አስነስቷችኋል ልክ እግዚአብሔር ክርስቶስን ከሞት እንዳነሣው ሁሉ እግዚአብሔር በቆላስያስ ከተማ የሚገኙ አማኞችም ከሞት እንደተነሱ ይቆጥራል፡፡ አንስቶዋችኋል “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በቆላስያስ ከተማ ውስጥ የሚኖሩ አማኞችን ነው፡፡ የላይኛውን ነገር "ሰማያዊውን ነገር" ወይም "መለኮታዊውን ነገር" በምድር ላይ ያለውን "ምድራዊውን ነገር" ወይም "የምድርን ነገር" እናንተ ሞታችኋልና ክርስቶስ በእርግጥ እንደሞተ እግዚአብሔር በቆላስያስ ከተማ ውስጥ የሚኖሩት አማኞችንም ከክርስቶስ ጋር እንደሞቱ አድርጎ ይቆጥራቸዋል፡፡ እግዚአብሔር ሸሽጎታል "እግዚአብሔር ሰውሮታል" ከእርሱ ጋር በክብሩ ውስጥ በዚህ ሥፍራ “እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ክርስቶስን ነው፡፡
ስለዚህ ኃጢአተኛ መሻታችሁን ግደሉት፡፡ ይህ ልክ ክፉ ሰው እንዲሞት እንደሚደረግ ሁሉ ኃጢአተኛ መሻታችሁ ፈጽም እና ለመጨረሻ ጊዜ ማስወገድ ይኖርባችኋል፡፡ ንጹሕ ያልሆነ ነገር "ንጹሕ ያልሆነ ባሕርይ" መሻት "ጠንካራ የዝሙት ምኞት" እና ጣኦትን ለማምለክ መመኘት "እና ስግብግብነት፣ ይህ ልክ እንደ ጣኦትን ማምለክ ነው" ወይም "እና ስግብግብ አትሁኑ ምክንያቱም ይህ ጣኦትን ከማምለክ ጋር ተመሳሳይ ነውና" (UDB) ስለዚህም በእነዚህ ነገሮች ምክንያት በማይታዘዙ ልጆች ላይ የእግዚአብሔር ቁጣ ይመጣል፡፡ "እነዚህ ነገሮች በሚያደርጉ በማያምኑ ሰዎች ላይ የእግዚአብሔር ቁጣ ይመጣባቸዋል፡፡" እናንተም ደግሞ ትኖሩባቸው በነበራችሁ ጊዜ፥ በፊት በእነዚህ ተመላለሳችሁ። "እነዚህ ነገሮች ትፈጽሙ በነበረበት ወቅት ትመላለሱ የነበረው እንዲህ ነበር፡፡ ቁጣ "ቅጣት" ንዴተ "ቁጣ" ክፉ ምኞቶች አማራጭ ትርጉም: "የልብ ክፋት፣ ሕይወት እና ባሕርይ" ስድቦች "እግዚአብሔርን መሳደብ" ወይም "እርኩሰት የሞላበት ቃል መናገር፡፡" ይህ ሌሎች ሰዎችን ለመጉደት ሲባል የሚነገር ንግግርን ያመለክታል፡፡ አሳፋሪ፣ ሰዎችን የሚያሰናክል ንግግር አማራጭ ትርጉም: "ቆሻሻ ንግግር"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ በአሕዛብ እና በአይሁድ፣ በባሮች እና በነጻ ሰዎች መካከል የነረው ግድግዳ ክርስቶስ እንዳፈረሰው በማስታወስ አማኞች እንዴት መኖር እንዳለባቸው ማስታወሱን ቀጥሏል፡፡ እናንተ ገፋችሁታል በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በቆላስያስ ከተማ ውስጥ የሚኖሩ አማኞችን ነው፡፡ አሮጌውን ሰው ከሥራው ጋር ገፋችሁታልና፥ የፈጠረውንም ምሳሌ እንዲመስል እውቀትን ለማግኘት የሚታደሰውን አዲሱን ሰው ለብሳችሁታል፤ ይህ ምሳሌዊ ንግግር እግዚአብሔር የማይከብርበትን ባሕርይ አስወግድ እግዚአብሔር የሚከብርበትን ተግባር መፈጸም የጀመሩ ክርስትያኖች ቆሻሻ ልብስን አውልቆ አዲስ እና ንጹሕ ልብስከለበሰ ሰው ጋር ያነጻጽረዋለረ፡፡ የእርሱ መልክ ይህ ኢየሱስ ክርስቶስን የሚወክል ነው፡፡ የእርሱ መልክ እውቀት ኢየሱስ ክርስቶስን ማወቅ እና መረዳት በዚያም የግሪክ ሰው አይሁዳዊም የተገረዘም ያልተገረዘም አረማዊም እስኩቴስም ባሪያም ጨዋ ሰውም መሆን አልተቻለም፥ ይህ ማለት እግዚአብሔር ሁሉንም ሰዎች ያለልዩነት ይመለከታቸዋል፣ በዘር፣ በሀገር ወይም በማህበረሰቡ ውስጥ ባላቸው ደረጃ ሳይሆን ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ዘር፣ ሃይማኖት፣ ባሕል እና በማህበረሰቡ ውስጥ ያለው ደረጃ የሚያመጣው ነገር የለም፡፡” ክርስቶስ ሁሉ በሁሉ ነው ከክርስቶስ ሕልውና ውጪ የሚሆን ምንም ነገር የለም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ክርስቶስ በጣም አስፈላጊ ነው፡፡”
ልበሱት . . . የርህራሄን ልብ ሰው ልብስ እንደሚለብስ ሁሉ አማኞችም ለእያንዳንዳቸው በሚያሳዩት ባሕርይ ርህራሄን፣ ትህትናን ወዘተን መልበስ ይገባቸዋል፡፡ ስለዚህ ልበሱት በዚህ ሥፍራ ላይ "ስለዚህ" የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ከዚህ በፊት በነበረው ውይይት ወይም በተሰጠው ትምህርት መሠረት መደረግ ያለበትን መተግባር ወይም ባሕርይ ለይቶ ለመናገር ነው፡፡ (ተመልከት: [[rc://*/ta/workbench/discourse/home]]) የእግዚአብሔር ምርጦች እንደመሆናችሁ - ቅዱስ እና የተወደደ "የእግዚአብሔር ቅዱሳን እና በእርሱ የተወደዳችሁ ምርጦቹ እንደመሆናችሁ፡፡ የርህራሄ ልብ፣ መልካምነት፣ ትህትና፣ ገርመት እና ትዕግስት "ርህራሄ. መልካምነት፣ ትህትና፣ ቅንነት እና ትዕግስት የውስት ማንነት ናቸው" ርሁሩ ልብ "የሚራራ ልብ" ወይም "ለሌሎች የሚያስብ ልብ" መልካምነት "መልካምነት" ወይም "ገርነት" ትህትና "የአእምሮ ትህትና" ወይም "የአእምሮ ገርነት" ቅንነት "ቅንነት፡፡" ነፈስ ስሜትን ከመከተል ይልቅ ወደ እግዚአብሔር የሚጋድል ከሆነ ትዕግስት "መቻል" ወይም "መከራን መቀበል መቻል" እርስ በእርስ መቻቻል በመስማማት እና በፍቅር በአንድነት መሥራትለ፡፡ “እርስ በእርስ መስማማት” ወይም “እርስ በእርስ መቻቻል፡፡” አንዱን ሌላኛውም መውቀስ "ሌላኛውን መውቀስ" ፍቅር ይኑራችሁ "ፍቅርን ደርቡ ይህ የፍጹምነት ማሠሪያ ነው "ይህ አንድ ልይ በትክክል የሚያያዝ ነው" ወይም "ይህ በአንድ ላይ ፍጹም በሆነ መልኩ በስምምነት የሚያሳስር ነው፡፡"
በልባችሁ ይግዛ "በልባችሁ ላይ ይንገሥ" በልባችሁ ውስጥ በዚህ ሥፍራ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚየመለክተው የቆላስያስ አማኞች ነው፡፡ በእናንተ ይኖራል "በእናንተ ውስጥ ያድራል" ወይም "በእናንተ ውስጥ ይኖራል" እርስ በእርሳችሁ ተጠባበቁ "አንዳችሁ ለሌኛችሁ ተጠንቀቁ" በመዝሙር እና በምስጋና እንዲሁም በመንፈሳዊ መዝሙር "በሁሉም ዓይነት መዝሙሮች እግዚአብሔርን አመስግኑት" በልባችሁ አመስግኑ "የሚያመሰግን ልብ ይኑራችሁ" በእርሱ በኩል "በጌታ ኢየሱስ በኩል"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ከዚያም ጳውሎስ አንዳንድ መመሪያዎችን ለሚስቶች፣ ለባሎች፣ ለሕጻናት፣ ለአባቶች፣ ለባሮች እና ለጌቶች ተገቢ የሆነ "ተገቢ ነው" ወይም "ትክክለኛ የሆነ" አታበሳጯቸው "ክፉ አትሁኑባቸው" ወይም "አትቆጦዋቸው" ይህ ጌታን የሚያስደስት ነገር ነው "ቤተሰቦቻችሁን የሚትታዘዙ ከሆነ ጌታ በዚህ ደስ ይለዋል" ልጆቻችሁን አታበሳጩ "ልጆቻችሁን አታስቆጡ" ወይም "ልጆቻችሁ እንዲበሳጩ አታድርጓቸው"
ጌቶቻችሁን ታዘዙ በዚህ ሥፍራ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በቆላስያስ የሚገኙ አማኝ የሆኑ ባሮች የሚያመለክት ነው፡፡ ለታይታ አይሁን ጌቶቻችሁ ስመለከቷችሁ ብቻ አትታዘዙ፡፡ ሰዎችን የሚታስደስቱ ከጌታ ይልቅ በሌሎች ሰዎች ዘንድ ተቀባይነትን ለማግኘት ሲሉ የተለያዩ ነገሮችን የሚያደርጉ አንዳንድ ሰዎች አሉ፡፡ (UDB) የሚታደርጉትን ነገር ሁሉ በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ባሮችን ቢሆንም እናንተ ግን በቆላስያስ ከተማ ውስጥ የሚገኙትን ሁሉንም ክርስቲያኖች የሚያመለክት አድርጋችሁ ልትተረጉምት ትችላላችሁ፡፡ ከነፍስ "በሙሉ ልባችሁ" (UDB) ለጌታ ብላችሁ "ለጌታ ብላችሁ" (UDB) የርስት ብድራት "ጌታ ቃል የገባውን ነገር እንደሚወርስ ነው" (UDB) ጽድቅ ያልሆነ ነገር የሚያደርግ ይህ ማንኛውንም ትክክለኛ ያልሆነ ነገር (ሥነ-ምግባር፣ ማህበረሰባዎ ወይም አካላዊ) የሚያመለክት ነው፡፡ “ትክክል የማያደርግ ሰው” ወይም “ክፋትን የሚያደረግ ሰው”፡፡ ቅጣትን ይቀበላል አማራጭ ትርጉም: "ይቀጣል" ያለልዩነት "ያለምንም ማዳላት" ወይም "ምንም አድሎ አይደረግለትም"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ለግለሰቦች የሰጠውን መመሪያ ያጠናቀቀው ለጌቶች በመናገር ነው፡፡ ለአገልጋዮቻችሁ ስጡ በዚህ ክፍል ውስጥ “እናነተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በቆላስያስ የሚገኙ የባሪያ ባለቤት የሆነ አማኞችን ነው፡፡ በጽድቅ እና ቅንነት ይህ ባለቤቶቹ በጽድቅ እና ቅንነት በሞለበት መንገድ ለባሮቻቸው ያሳዩ ዘንድ የታዘዙት ነገርን የሚገልጽ ነው፡፤ በሰማይ ያለው ጌታ እግዚአብሔር ጌታ መሆኑ የሚያሳየው 1) እግዚአብሔር የባሪያ ባለቤቶችች በምድር ላይ ያሉትን ባሮቻቸውን በያየዙበት መንገድ ነው ወይም 2) ምድራዊ ባሪዎቻችሁን በሚትንከባከቡበት መንገድ እግዚአብሔር፣ ጌታችሁ በተመሳሳይ መንገድ ይመልስላችኋል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ አማኞች እንዴት መኖር እና መናገር እንደሚገባቸው መመሪያ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡ በጸሎት ጸንታችሁ ቀጥሉ "በታማኝነት መጸለያችሁን ቀጥሉ" ወይም "በቀጣይነት መጸለያቸሁን ቀጥሉ" በተጨማሪ ለእኛ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን እና ጢሞቴዎስን ነው ነገር ግን የቆላስያስ አማኞች የሚያካትት አይደለም፡፡ እግዚአብሔር በር ይከፍታል አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር እድል ያዘጋጃል" የክርስቶስ ምስጢር ይህ ከክርስቶስ መምጣት በፊት ሰዎች በደንብ ያልተረዱትን የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌልን የሚያመለክት ነው፡፡ በዚያ ቃል ምክንያት እኔ እስረኛ ነኝ "አሁን በእስር ቤት ያለሁት የኢየሱስ ክርስቶስን መልዕክት በመናገሬ ምክንያት ነው" ግልጽ አድርግ ዘንድ እና ልናገር እንደሚገባኝ ያህል መናር እችል ዘንድ ጸልዩልኝ። "የኢየሱስ ክርስቶስን መልዕክት ግልጽ በሆነ መልኩ መናር እችል ዘንድ ጸልዩልኝ፡፡"
በጥበብ ተመላለሱ። "ባሉት ዘንድ ጠቢባን ሁኑ" በውጭ ባሉቱ ዘንድ "አማኞች ባልሆኑት ዘንድ" ዘመኑን ዋጁ "በሚታደርጉት ነገር ጠቢባን ሁኑ" ቃላችሁ ሁል ጊዜ በጸጋ ይሆኑ፡፡ በጨው የተቀመመ ይሁን፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ንግግራችሁ በጸጋ እና ሰዎችን የሚስብ ይሁን፡፡" ለእነዚህ ነገሮች እንዴት ምላሽ መስጠት እንዳለብህ እወቅ "ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ከማንም ለሚመጣው ጥያቄ እንዴት መልስ መስጠት እንዳለብህ ማወቅ ይገባሃል"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ለተወሰኑ ሰዎች ይሰጥ የነበረውን መመሪያ እንዲሁም ለግለሰቦች እና አማኞች ሰላምታ መስተላለፉን የሚበቃበት ክፍል ነው፡፡ ስለ እኔ ማወቅ የሚገባቸውን ነገር ለእናንተ ታውቋል "እኔ ላይ የሆነውን ነገር ሁሉ እነርሱ ይነግሯችኋል" (UDB) ለእናንተ ይገለጻል በዚህ ሥፍራ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የቆላስያስ አማኞችን ነው፡፡ አብሮን ባሪያ የሆነው "አብሮን የሚያገለግለው፡፡" ምንም እንኳ ጳውሎስ ነጻ ሰው ቢሆንም ራሱን የክርስቶስ ባሪ አድርጎ ይመለከት ነበር እንዲሁም ቲኪቆስ አብሮን የሚያገለግል ነው፡፡ ስለእኛ ታውቁ ይሆናል በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስ እና ከእርስ ጋር የሚሠሩትን ሰዎችን ነው ነገር ግን ይህ በቆላስያስ የሚገኙ አማኞችን አያመለክትም፡፡ ልባችሁም እንዲጸና "እናንተን ለማበረታታት" አናሲሞስ አናሲሞስ በቆላስስ ከተማ ውስጥ የፊልሞን ባሪያ ነበር፡፡ ይህ ባሪያ ከፊልሞን ገንዘብ በመስረቅ ወደ ሮም ጠፍቶ የነበረ ሲሆን በዚያም በጳውሎስ አገልግሎት አማካኝነት ክርስቲያን ሆኗል፡፡ አሁን ከጳውሎስ ዘንድ የተጻፈውን ደብዳቤ ወደ ቆላስያስ ቤተ ክርስቲያን ይዘው የመጡት ቲኪቆስ እና አናሲሞስ ናቸው፡፡ ታማኝና ተወዳጅ ወንድም ጳውሎስ አናሲሞስን ክርስቲያን ወንድም እና የክርስቶስ ባሪያ ብሎ ይጠራዋል፡፡ ያስታውቃችኋልe " ቲኪቆስ እና አናሲሞስ ይነግሯችኋል" በዚህ የነበራቸውን ነገር ፈጽመዋል በቆላስያስ ከተማ ለሚገኙ አማኞች አሁን ጳውሎስ በሚኖርበት ሥፍራ እየተከናወነ ያለውን ነገር ይነግሯችኋል፡፡ በትውፊት ደረጃ ጳውሎስ በሮም በቤት እስር ወይም እስር ቤት እንደነበር ይነገራል፡፡
አርስጥሮኮስ ጳውሎስ ይህንን ደብዳቤ ለቆላስያስ ሰዎች ሲጽፍ በኤፌሶን ከጳውሎስ ጋር በእስር ነበረ፡፡ እርሱ ከመጣ "ማርቆስ ከመጣ" ኢየሱስ ተብሎ የሚጠራው ኢዮስጦስም ይህ ሰውም ከጳውሎስ ጋር አብሮ ይሠራ የነበረ ሰው ነው፡፡ ከተገረዙት መካከል አብረውኝ በእግዚአብሔር መንግስት ውስጥ የሚሠሩት እነዚህ ብቻ ናቸው፡፡ "እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ንጉሥ እንደሆነ ከእኔ ጋር ይሰብኩ የነበሩት ከአይዳዊያን አማኞች መካል እነዚህ ሦስት ሰዎች ብቻ ነበሩ" (UDB) ከተገረዙት መካከል እነነዚህ ብቻ ናቸው "ከተገረዙት ሰዎች መካከል እነዚህ ሰዎች ኢዮስጦስም፣ ማርቆስ እና ኢየሱስ ብቻ ናቸው"
ኤጳፍራ ኤጳፍራ በቆላስያስ ከተማ ውስጥ ላሉ ሰዎች ወንጌልን የሰበከ ሰው ነው፡፡ (ተመልከት COL 1:7) ከእናንተ የሆነው "ከእናንተ ከተማ የሆነው" ወይም "የከተማችሁ ሰው የሆነው" (UDB) የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ "የክርስቶስ ኢየሱስ የተሰጠ ደቀ መዝሙር" በጸሎት ሁል ጊዜ ስለ እናንተ ይጋደላል "በትጋት ስለ እናንተ ይጸልያል" ፈጽማችሁ በእርግጠኝነት በሙላት መቆም ትችሉ ዘንድ "በብስለት እና በመተማመን መቆም ትችሉ ዘንድ" ስለ እናንተ በትጋት እንደሚሠራ እኔ እመሰክራለሁ "ስለ እናንተ በትጋት እንደሚሠራ እኔ ራሴ ተመልክቻለሁ" (UDB) በሎዶቅያ ስላሉት በሎዶቅያ ከተማ ውስጥ ያለችው ቤተ ክርስቲያን፡፡ ሎዶቅያ በቆላስያስ አቅራቢያ የሚትገኝ ከተማ ናት፡፡ በኢያራ ስላሉት በኢያራ ከተማ ውስጥ ያለችው ቤተ ክርስቲያን፡፡ ዴማስ እርሱም ከጳውሎስ ጋር አብሮ ይሠራ የነበረ ሌላ ሰው ነው፡፡ ሰላም ብለዋችኋል "ሰላምታ አቅርበውላችኋል"
ወንድሞችን ሰላም በሉልን "ለወንድሞች ሰሰላምታችንን አቅርቡልንል" በሎዶቅያ ላሉ በቆላስያስ ከተማ አቅራቢያ የሚትገኝ ከተማ ሲትሆን በዚህች ከተማ ውስይ ቤተ ክርስቲያን ነበር ንምፉ የተባለች ሴት ሲትሆን በቤቷ ውስጥ ቤተ ክርስቲያንነበር በሎዶቅያ ከተማ ውስጥ የሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ንምፉ ተብላ በሚትጠራ ሴት ቤት ውስጥ ይካሄድ ነበር፡፡አማራጭ ትርጉም: "ንምፉ እና በእርሷ ቤት ውስጥ የሚገናኙት የአማኝ ቡድኖች" (UDB) በእናንተ መካከል ይነበብ በዚህ ሥፍራ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በቆላስያስ ከተማ ውስጥ የሚገኙ አማኞች ነው፡፡ “ለአክሪጳም፦ በጌታ የተቀበልኸውን አገልግሎት እንድትፈጽሙው ተጠንቀቅ በሉልኝ።" ጳውሎስ አክሪጳን እግዚአብሔር የሰጠውን የሥራ ኃላፊነት በማስታወስ አክሪጳ ይህንን ኃላፊነት ለመወጣት በጌታ የተሰጠው አደራ እንዳለ ያስታውሰዋል፡፡
ኖት የለውም።
ጳውሎስ፣ ስልዋኖስ ጢሞቴዎስም ለቤተ ክርስቲያን UDB በግልጽ ይህንን ደብዳቤ የጻፈው ጳውሎስ መሆኑን ይናገራል፡፡ ሠላም ለእናንተ ይሁን በዚህ ሥፍራ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የተሰሎንቄ አማኞችን ነው፡፡
እኛም ሁል ጊዜ ለእግዚአብሔር ምስጋናችንን እናቀርባለን አማራጭ ትርጉም: "አዘውትረን ለእግዚአብሔር ምስጋናን እናቀርባለን" ሁል ጊዜ እኛ በዚህ ሥፍራ “እኛ” የሚለው ቃል ጳውሎስን ስልዋኖስን እና ጢሞቴዎስን የሚወክል እንጂ በተሰሎንቄ ያሉ አማኞችን የሚወክል አይደለም፡፡ በጸሎታችን ስለ እናንተ እናሳስባለን "ስለ እናንተ እንጸልያለን" ያለማቋረጥ እናስባለን "ያለማቋረጥ እናስባለን" የእምነት ሥራ "የእምነት ሥራ" ወይም "በእግዚአብሔር የሚታምኑ ስለሆነ ለእርሱ ትሠራላችሁ" (UDB) የጠስፋችሁን መጽናት "በመተማመን መጽናታችሁን"
ወንድሞች "ወንድሞች" መጠራታችሁን እናውቃለን "በልዩ ሁኔታ ታገለግሉት ዘንድ እግዚአብሔር እንደመረጣችሁ እናውቃን" ወይም "የእርሱ ሕዝቦች እንሆን ዘንድ እግዚአብሔር እንደመረጣችሁ እናውቃለን" (UDB) እናውቃለን በዚህ ሥፍራ “እኛ” የሚለው ቃል ጳውሎስ፣ ስልዋኖስ እና ጢሞቴዎስን የሚያመለክት እንጂ በተሰሎንቄ ያሉትን አማኞችን የሚያመለክት አይደለም፡፡ ነገር ግን በኃይል፣ በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት አማራጭ ትርጉሞች 1) "ጳውሎስ እና የእርሱ የሥራ አጋሮች በመንፈስ ቅዱስ ኃይል አማካኝነት ወንጌልን በኃይል ይሰብካሉ፡፡" ወይም 2) "ወንጌል በመንፈስ ቅዱስ ወቃሽ ኃይል አማካኝነት በአማኞች ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ የሚያመጣ ነው፡፡" በላቀ ማረጋገጫ "በተመሳሳይ መልኩ" (UDB) ምን ዓይነት ሰዎች "እንዲህ ሲሆን እንዴት ባለ ሁኔታ መኖር እንዳለብን" (UDB)
እኛን መሳዮች ሆናችኋል መመስል ማለት መኮረጅ ወይም መከተል ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “እኛ መስላችኋል”፡፡ በታላቅ መከራ "በታላቅ መከራ ወቅት" ወይም "በታላቅ ስደት ውስጥ" አካይ ይህች ከተማ በዘመኗ ግሪክ ውስጥ የነበረች ከተማ ናት፡፡
ወጥተዋል "ወጥቶ ሄዷል" አካይ ይህች ከተማ በዘመኗ ግሪክ ውስጥ የነበረች ከተማ ናት፡፡ ) በእያንዳንዱ ሥፍራ "በአከባቢው ሁሉ ባሉ የተለያዩ ቦታዎች" እነርሱ ራሳቸው ስለሆኑ ጳውሎስ በዚህ ሥፍራ ላይ እያመለከተ ያለው ስለ ተሰሎንቄ አማኞች የሰሙትን በዚያ አከባቢ የሚገኙ ቤተ ክርስቲያናትን ነው፡፡ እነርሱ ራሳቸው በዚህ ሥፍራ ላይ “እነርሱ ራሳቸው” ስለ ተሰሎንቄ አማኞች የሰሙትን ሰዎች አጽኖት ሰጥቶ ያመለክታል፡፡ ወደ እናንተ መግባታችን እንዴት እንደነበረ ስለ እኛ ይናገራሉና፤ "እንዴት ባለ መልኩ እኛን እንደተቀበላችሁ ታውቃላችሁ" (UDB) ልጆቹ ይህ ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር ያለውን ግንኙነት የሚያሳይ ወሳኝ የሆነ ስም ነው፡፡ እርሱ ያስነሳው "እግዚአብሔር ከሞት ያስነሳው" እኛንም ያዳነን በዚህ ሥፍራ ላይ ጳውሎስ “እኛ” በሚለው ቃል ውስጥ የሚጽፍላቸውን ዓማኞች አካቷል፡፡
እናንተ ራሳችሁ
በዚህ ሥፍራ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በተሰሎንቄ የሚገኙ አማኞችን ነው፡፡
ወንድሞች
በዚህ ሥፍራ ላይ ቃሉ ያለው ትርጉም ክርስቲያኖች ማለት ሲሆን ወንዶችን እና ሴቶችን ያካትታል፡፡ በክርስቶስ የሚያምኑ ሰዎች ሁሉ እግዚአብሔር መንፈሳዊ አባታቸው የሆነ የአንድ መንፈሳዊ ቤተሰብ አባላት በመሆናቸው ምክንያት ነው፡፡
መምጣታችን
በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል ጳውሎስ፣ ስልዋኖስ እና ጢሞቴዎስን የሚያመለክት ነው፡፡ ይሁን እንጂ በተሰሎንቄ የነበሩትን አማኞች ግን አያመለክትም፡፡
ከንቱ አልነበረም
"በጣም ጠቃሚ ነበር"
መከራን ተቀበልን እንዲሁም ተዋረድን
ጳውሎስ በፊልጵስዮስ እያለ ተደብድቧል እንዲሁም ታሥሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ተንገላታን እንዲሁም ተሰደብን፡፡"
ከብዙ ግጭቶች መካከል
"ታላቅ ተቃውሞ ከደረሰብን በኋላ"
ለእኛ ብርታት ይሆነን ዘንድ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል ጳውሎስ፣ ስልዋኖስ እና ጢሞቴዎስን የሚያመለክት ነው፡፡ ከስሕተት ወይም ከርኵሰት ወይም ከተንኰል አልነበረምና፤ "እውነተኛ፣ ንጹሕ እና ታማኝ" ልባችንን የሚመረምረው እግዚአብሔር "አእምሮዋችንን እና ሥራችንን የሚመረምረው እግዚአብሔር"
እኛ ስለሆንን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል ጳውሎስ፣ ስልዋኖስ እና ጢሞቴዎስን የሚያመለክት ነው፡፡ ይሁን እንጂ በተሰሎንቄ የነበሩትን አማኞች ግን አያመለክትም፡፡ በሚያማልል መልኩ ከቶ አልተናገርንም "የውሸት ሙገሳን ከቶ አልተናገርንም" ያመካኘን በመጐምጀት አልሠራንም፤ "ወይም በስስት እናንተ የተለያዩ ነገሮችን ትሰጡን ዘንድ የተለያዩ ቃላትን አልተጠቀምንም" የተለያዩ ጥቅማ ጥቅሞች ይገባናል ማለት እንችል ነበር "የተለያዩ ነገሮችን እንዲትሰጡን ልንጠይቅ እንችል ነበር"
ልክ እናት ልጆቿን እንደሚታጽናና ልክ እናት በእርጋታ ልጇችን እንደምታጽናና እንዲሁም ጳውሎስ፣ ስልዋኖስ እና ጢሞቴዎስን ለተሰሎንቄ አማኞች ረጋ ባለ ሁኔታ አስረድተዋቸዋል፡፡ እንወዳችኋለን "ወደናችኋል" ለእኛ በጣም የተወደዳችሁ ሆናችኋል "ለእናነት ከልባችን እንጠነቀቃለን" ወንድሞች በዚህ ሥፍራ ላይ ቃሉ ያለው ትርጉም ክርስቲያኖች ማለት ሲሆን ወንዶችን እና ሴቶችን ያካትታል፡፡ በክርስቶስ የሚያምኑ ሰዎች ሁሉ እግዚአብሔር መንፈሳዊ አባታቸው የሆነ የአንድ መንፈሳዊ ቤተሰብ አባላት በመሆናቸው ምክንያት ነው፡፡ ልፋታችን እና ድካማችን “ድካማችን” እና “ልፋታችን” የሚሉት ቃላት በመሠረታዊነ ትርጉማቸው ተመሣሣይ ናቸው፡፡ ጳውሎስ እነዚህ ቃላት የተጠቀመው በእነርሱ መካከል ሳለ ጳውሎስ ምን ያኸል እንደደከመ ለማሳየት መው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ምን ያኸል በትጋት እንደሠራን፡፡" በማናችሁም ላይ ሸክም እንዳንሆን ብለን ቀን ከሌት ሠራን "ከእናንተ ዘንድ እርዳታ እንዳንሻ በማለት ለራሳችን የሚያስፈልገንን ነገር ሠረተን አገኘን፡፡"
ቅዱስ፣ ጻድቅ እና እንከን ያሌለበት ጳውሎስ እነዚህ በመሠረታዊ ትርጉማቸው ተመሳሳይ ቃላትን በዚህ ሥፍራ የተጠቀመበት ምክንያት በመካከላቸው ሳለ ጥሩ ባሕርይ እንደነበረው አጽኖት ሰጥቶ ለማሳየት ነው፡፡ አባት ከልጆቹ ጋር ጳውሎስ አባት ልጆቹ ምን ዓይነት ባሕርይ እንዲኖራቸው ከሚያስተምርበት መንገድ ጋር እያነጻጸረ አማኞች ለእግዚአብሔር እንደሚገባ ይኖሩ ዘንድ አማኞችን ያበረታታል፡፡ እየመከርንን እናጽናናችኋለን “መምከር” እና “ማጽናናት” የሚሉት ቃላት በመሠረታዊ ሀሳባቸው ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ቃላት ነው፡፡ ጳውሎስ እነዚህ ቃላት በዚህ ሥፍራ ላይ የተጠቀመው በተሰሎንቄ የሚኖሩ ክርስቲያኖችን ለማበረታታት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “እኛ አጥብቀን እናበረታታችኋለን”፡፡ ለራሱ መንግስት እና ክብር በዚህ ሥፍራ ላይ “ክብር” የሚለው ቃል “መንግስት” ለሚለው ቃል ምንነትን የሚገልጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ለእርሱ ለራሱ በክብር የተሞላ መንግስት፡፡"
በዚህም ምክንያት እኛም እግዚአብሔርን ሁል ጊዜ እናመሰግናለን "እግዚአብሔርን ሁል ጊዜ እናመሰግናን ምክንያቱም" እናንተ በተቀበላችሁ ጊዜ በተሰሰሎንቄ ይኖሩ የነበሩ አማኞች ጳውሎስ ያመታውን መልዕክት ከእግዚአብሔር ዘንድ የመጣ መልዕክት አድርገው ተቀበሉት እንጂ ከራሱ በጳውሎስ ኃይል የመጣ አድርገው አላዩትም፡፡
ወንድሞች በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል ክርስትያኖች የሚል ትርጉም አለው፡፡ ቤተ ክርስቲያናትን የሚትመስሉ ሁኑ የመጀመሪያዎቹ ክርስቲያኖች በአይሁድ መሪዎች ስደት የደረሰባቸው ሲሆን ልክ እንደዚሁም በተሰሎንቄ ያሉት አማኞች በተሰሎንቄ ከተማ በሚኖሩ ሰዎች ስደት ደርሶባቸዋ፡፡ "ቤተ ክርስቲያናትን መስላችኋል" ከገዛ ሀገራችን ሰዎች "ከሌሎች በተሰሎንቄ ከተማ ከሚኖሩ ሰዎች" እንዳንናገር ከለከሉን "እንዳንናገር ሊያስቆሙን ጥረት አደረጉ" ኃጢአታቸውን ይሞላ ዘንድ ሁል ጊዜ "በቀጣይነት ኃጢአት ያደርጉ ዘንድ" ቁጣ በእነርሱ ላይ መጥቶባቸዋል "የእግዚአብሔር ቅጣት በእነርሱ ላይ መጥቷል" ወይም "የእግዚአብሔር ቁጣ በእነርሱ ላይ መጥቷል"
ወንድሞች በዚህ ሥፍራ ቃሉ የሚያመለክተው ክርስትያኖችን ነው፡፡ በአካል፣ በልብ ሳይሆን "በአካል ነገር ግን ሁል ጊዜ ስለ እናንተ መጸለያችንን ቀጥለናል" ፍታችሁን ለማየት "እናንተን ለማየት" ወይም "ከእናንተ ጋር ለመሆን" እኔ ጳውሎስ እንደገና "እኔ ጳውሎስ ሁለት ጊዜ ያኸል ሞክሬያለሁ" እርሱ ሲመጣ ትምክታችን የሚሆነው ምንድ ነው? "ጌታችን ኢየሱስ ዳግም ሲመጣ ለወደፊት ትምክታችን፣ ሐሴት የሚናደርግበት እና የክብር አክልል የሚትሆኑን እናነት እና ሌሎች ናችሁ፡፡"
ከእንግዲህ ልንሸከመው አንችልም በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል ጳውሎስ፣ ስልዋኖስ እና ጢሞቴዎስን የሚያመለክት ነው፡፡ ይሁን እንጂ በተሰሎንቄ የነበሩትን አማኞች ግን አያመለክትም፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ከእንግዲህ ወዲህ ስለ እናንተ አንጨነቅም፡፡" በአቴና ብቻችንን ልንቀር በጎ ፈቃዳችን ሆነ። "ስልዋኖስ እና አኔ በአቴና ወደ ኋላ ለመቅረት በጎፈቃዳችን ሆነ፡፡" በጎ "ትክክለኛ" ወይም "ምክንያታዊ" አቴና ይህች በአሁና ግሪክ ውስጥ በአካያ ግዛት ውስጥ የሚትገኝ ከተማ ናት፡፡ ወንድማችንr "ክርስትያን ወንድማችን" ማንም ሰው እንዳይናወጥ "ማንም ሰው እንዳይረበሽ" ወይም "ማንም እንዳይደናገጥ" እኛ እንደተመረጥን "እኛ እንደተወሰንን"
እውነት አማራጭ ትርጉም: "በእርግጠኝነት" ወይም "ርግጡን" እኛ ከእናንተ ጋር ነን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል ጳውሎስ፣ ስልዋኖስ እና ጢሞቴዎስን የሚያመለክት ነው፡፡ ይሁን እንጂ በተሰሎንቄ የነበሩትን አማኞች ግን አያመለክትም፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ከእንግዲህ ወዲህ ስለ እናንተ አንጨነቅም፡፡" መካራን መቀበል "በሌሎች ሰዎች መሰቃየት" እታገሥ ዘንድ ባልተቻለኝ ጊዜ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “በአስቸኳይ ለማወቅ እፈልጋለሁ”፡፡ ላኩኝ "ጢሞቴዎስን ላኩኝ" በከንቱ "ጥቅም ላሌለው ነገር"
ወደ እኛ መጣ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን ስልዋኖስ እና ጢሞቴዎስን እንደጂ በተሰሎንቄ የነበሩ አማኞችን አይደለም፡፡ ስለ እምነታችሁ መልካም ዜናን "ስለ እምነታችሁ መልካም ወሬ ይዞ መጥቷል" እናንተ ሁል ጊዜ መልካም ትዝታ አላችሁ "እናንተ ሁል ገዚ መልካም ትዝታ አላችሁ" ከእንግዲህ ወዲህ አታዩንም "ለታዩን ትፈልጋላችሁ" ወንድሞች በዚህ ሥፍራ “ወንድሞች” የሚለው ቃል ክርስትያኖች ማለት ነው፡፡ በእምነታችሁ በኩል "በክርስቶስ ባላችሁ እምነት በኩል" ወይም "በክርስቶስ ላይ ባላችሁ ቀጣይነት ያለው እምነት፡፡ በመከራችን እና በችግሮቻችን ሁሉ ውስጥ በዚህ ሥፍራ “መከራ” የሚለው ቃል በ”ችግር” ውስጥ ለመግባት ምክንያቱ ምንድ እንደሆነ ያብራራል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ሰዎች መከራን በእኛ ላይ በማምጣታቸው ምክንያት በተፈጠዉት ችግሮቻችን ውስጥ፡፡"
አሁን በሕይወት እንኖራለን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን ስልዋኖስ እና ጢሞቴዎስን እንደጂ በተሰሎንቄ የነበሩ አማኞችን አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጉም: "በጣም ተበረታተናል፡፡" እናንተ ጸንታችሁ ቁሙ አማራጭ ትርጉም፡ "እናንተ አብዝታችሁ ታመኑ" ከእናንተ የተነሣ ስለምንደሰተው ደስታ ሁሉ፥ ለእግዚአብሔር በእናንተ ምክንያት ምን ያህል ምስጋና እናስረክብ ዘንድ እንችላለን? ይህ ጥያቄ ምስጋንን የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚብሔር ስለእናንተ ስላደረገው ነገር እግዚአብሔር አመስግነን አንጠግብም! ወደ እግዚአብሔር ስንጸልይ ስለ እናነት በጣም ደስ ይለናል!" ሌሊት እና ቀን "Frequently" በጣም ከባድ "ከመጠን ይልቅ" ፊታችሁን ላይ "እናንተን ለመጎብኘት"
እግዚአብሔር አምላካችን ያድርግ "አምላካችን ይህንን ያድረግ ዘንድ እንጸልያለን" አምላካችን . . . ጌታችን ኢየሱስ ይህንን ያድረግ በዚህ ሥፍራ ላይ “የእኛ” የሚለው ቃል ሁሉንም አማኞችን የሚያመለክት ቃል ነው፡፡ አብ እራሱ በዚህ ሥፍራ ላይ “እራሱ” የሚለው ቃል ወደ ኃላ ኄዶ “አብ”ን የሚያመለክት ሲሆን ጠቀሜታውም አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ መንገዳችንን ያቅና በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን ስልዋኖስ እና ጢሞቴዎስን እንደጂ በተሰሎንቄ የነበሩ አማኞችን አይደለም፡፡ እኛም ይህንን እናደረጋለን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን ስልዋኖስ እና ጢሞቴዎስን እንደጂ በተሰሎንቄ የነበሩ አማኞችን አይደለም፡፡ እርሱም ይህንን ያድረግ "እግዚአብሔር ይህንን እንዲያደረግ እንጸልያለን" በጌታችን በኢየሱስ መምጫ ጊዜ "ኢየሱስ ወደ ምድር ተመልሶ በሚመጣበት ጊዜ" ከእርሱ ቅዱሳን ሁሉ ጋር "የእርሱ ከሆኑት ሁሉ ጋር" (UDB)
ወንድሞች በዚህ ሥፍራ “ወንድሞች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ክርስትያኖችን ነው፡፡ እንመክራችኋለን እንዲሁም እንለምናችኋለን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን ስልዋኖስ እና ጢሞቴዎስን እንደጂ በተሰሎንቄ የነበሩ አማኞችን አይደለም፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ “መምከር” እና “መለመን” የሚሉ ቃላት በመሠረታዊ ትርጉማቸው ተመሣሣይ ናቸው፡ ጳውሎስ በበዚህ ሥፍራ ላይ እነዚህ ቃት የተጠቀመው አጽኖት ለመስጠት እና ምን ያኸለወ አማኞችን ለማበረታታት እንደፈለገ ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "አብዝተን እናንተን እናበረተታችኋለን፡፡" ከ . . . ዘንድ መመሪያ ወስዳችኋል "እናንተ በ . . . ተምራችኋል" ልትመላለሱ ይገባል በዚህ ሥፍራ “መመላለስ” የሚለው ቃል የአንድ ሰው አኗኗር መንገድን የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "እናት መኖር ይገባችኋል፡፡"
ከዝሙት እንዲትርቁ "ከዝሙት ተግባር ራቁ" እንዴት ማግኘት እንዳለባችሁ ታውቁ ዘንድ "እንዴት አብራችሁ መኖር እንደሚትችሉ እንዲታውቁ" በፍተወት ምኞት "ትክክለኛ ያልሆነ የዝሙት ጥማት" ማንም "አንድም ሰው" ወይም "ዬትኛውም ሰው" መተላለፍ እና መበደል ይህ አንድን ሀሳብ በሁለት የተለያዩ መንገዶች መግለጽ ነው፡፤ አማራጭ ትርጉም፡ “መበደል”፡፡ ጌታ የሚበቀል ነው "ጌታ የሚተላለፉትን ይቀጣል እንዲሁም ለተበደሉት ይሟገትላቸዋል" እናንተን አስቀድሞ አስጠንቅቋችኋልና ተመስክሮላችኋል "አስቀድሞ ለእናነት ተነግሯችኋል እንዲሁም ከዚህ ነገር እንዲትቆጠቡ አበክሮ አስጠንቅቆዋችኋል"
እግዚአብሔር ቅድስና እንጂ ለርኩሰት አልጠራንም "እግዚብሔር ፍጹም ንጹሐን እና ቅዱሳን እንዲንሆን ጠርቶናል" እግዚአብሔር አልጠራንም በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሁሉንም አማኞች ነው፡፡ ይህንን የማይቀበል ሰው "ይህንን ትምህርት የማይቀበል ማንኛውም ሰው" ወይም "ይንን ትምህርት ቸል የሚል ማንኛውም ሰው"
የወንድማማች መዋደድ "ለአማኞች ያለ ፍቅር" እንዲሁ በመቄዶንያ ሁሉ ላሉት ወንድሞች ሁሉ ታደርጋላችሁና። "በመቅዶንያ ውስጥ ላሉት አማኞች ፍቅር ታሳያላችሁና፡፡" ወንድሞች በዚህ ሥፍራ “ወንድሞች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ክርስቲያኖችን ነው፡፡ መነሳሳት "መከታተል" ወይም "ከልብ መጣር" የራሳችሁን ሥራ ሥሩ ይህ ማለት የሌላ ሰው ጉዳይ ውስጥ ጣልቃ አትግቡ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “የራሳችሁን ጉዳይ ብቻ ሥሩ”፡፡ በእጆቻችሁ ሥሩ "ለመኖር የሚያስፈልጋችሁን ለማግኘት የራሳችሁን ሥራ ሥሩ" በአግባቡ ተመላለሱ "በአክብሮት እና አግባብ ባለው መንገድ ነገሮች አከናውኑ" ተመልከት: ከእምነት ውጪ ያሉ ሰዎች "በክርስቶስ የማያምኑ ሰዎች" የሚያስፈልጋችሁ ነገር እንዳይኖር "አንዳች እንዳያስፈልጋችሁ"
በተሳሳተ መንገድ እንዳትረዱት እንሻለን "በተገቢው መንገድ እንዲትገነዘቡን ዘንድ መሻታችን ነው" አንልግም በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን ስልዋኖስ እና ጢሞቴዎስን እንደጂ በተሰሎንቄ የነበሩ አማኞችን አይደለም፡፡ ወነወድሞች በዚህ ሥፍራ “ወንድሞች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ክርስትያኖችን ነው፡፡ ማንቀላፋት ይህ ቃል በዚህ ሥፍራ ያለው ትርጉም “መሞት” ማለት ነው፡፡ ማዘን የለባችሁም "ማልቀስ የለባችሁም" ተስፋ እንደሌላቸው እንደ ሌሎች ደግሞ እንዳታዝኑ፥ "እንደማያምኑ ሰዎች" የምናምን ከሆነ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን እና የእርሱ ተደራሲያንን ነው፡፡ ከሞት እንደገና ተነሣ "ወደ ሕይወት እንደገና ተነሣ" እንዲሁም በኢየሱስ ያንቀላፉቱን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋልና። "እርሱ ተመልሶ ስመጣ በኢየሱስ አምነው የሞቱትን መልሶ ከሞት ያስነሳቸዋል፡፡" ማቀላፋት ምሳሌያዊ ነግግር ሲሆን የሚያመለክተውም መሞትን ነው፡፡ ስለዚህም እንዲህ እንላለን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን ስልዋኖስ እና ጢሞቴዎስን እንደጂ በተሰሎንቄ የነበሩ አማኞችን አይደለም፡፡ ጌታ ዳግም ሲመጣ "በክርስቶስ መምጫ ቀን" በእርግጥ አንቀድምም "ከእርሱ ፈጽሞ አንቀድምም"
ጌታ ራሱ ይወርዳል "ጌታ ራሱ ወደታች ይወርዳል" የመላእክት አለቃ "የመላእክት አለቃ" በክርስቶስ ሆነው የሞቱት በመጀመሪያ ይነሣሉ በዚህ ሥፍራ ይህ ቃል ያለው ትርጉም አካላዊ ሞትን የሚያመለክት ነው፡፡ "በኢየሱስ ክርስቶስ ያመኑት ነገር ግን የሞቱት ሰዎች በመጀመሪያ ከሞት ይነሣሉ" እኛ በሕይወት ያለን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሁሉንም አማኞችን ነው፡፡ ከእነርሱ ጋር በዚህ ሥፍ “እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሞቱትን አማኞችን ነው፡፡ ጌታን በአየር ላይ ለመገናኘት በዳመና እነንነጠቃለን "ጌታን በሰማይ ለመገናኘት"
ጌዜውን እና ዘመኑን "ጌታ ኢየሱስ ተመልሶ የሚመጣበት ጊዜ" (UDB) ወንድሞች በዚህ ሥፍራ ላይ “ወንድሞች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ክርስቲያኖችን ነው፡፡ በግልጽ "በደንብ" ወይም "በእርግጥ" (UDB) እንደ ሌባ በምሽት ሌባ በምሽት ለመስረቅ በስትን ሰዓት እንደሚመጣ ማንም እንደማያውቅ ሁሉ ጌታም መቼ እንደሚመጣ አናውቅም፡፡ አማራጭ ትርጉም: "በድንገት፡፡" እነርሱ እንዲህ ሲሉ "ሰዎች እንዲህ ባሏችሁ ጊዜ" ከዚያ ድንገተኛ ጥፋት ይሆናል "ከዚያም ያልተጠበቀ ጥፋት ይሆናል" ምጥ እርጕዝን እንደሚይዛት ልክ እርጉዝ ሴት በድንነት ምጥ እንደሚጀምራት እና እስክትወልድ ድረስ እንደማያቋርጥ እንደዚሁ ጥፋት ይመጣና ከዚህ ጥፋት ሰዎች አያመልጡም፡፡ (ተመልከት:
እናንተ ወንድሞች ሆህ በጨለማ ውስጥ አይደላችሁም በዚህ ሥፍራ “ወንድሞች” የሚለው ቃል ክርስትያኖችን የሚያመለክት ነው፡፡ “የዚህ ክፋት የሞላበት ምድር፣ በጨለማ ውሰጥ አይደላችሁም፡፡" ቀኑ እንደ ሌባ ይደርስባችሁ ዘንድ የጌታ መምጫ ቀን ሌባ ለመዝረፍ መምጣቱ እንደሚያስገርም አያስገርምም፡፡ "ሳትዘጋጁ እንዳይደርስባችሁ፡፡" እናነት ሁላችሁ የብርሃን ልጆች ናችሁ...የጨለማ ልጆች አይደላችም በዚህ ሥፍራ ላይ “የብርሃን ልጆች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የክርስቶስን ተከታዮችን ነው፡፡ “የጨለማ ልጆች” የሚለው ቃል ደግሞ ዓምን የሚከተሉትን ሁሉ ነው፡፡ ሌሎች እንዳንቀላፉት አናንቀላፋ ጳውሎስ እንቅልፍን ኢየሱስ በዓለም ላይ ለመፍረድ ተመልሶ እንደሚመጣ ከማያውቁ ሰዎች ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ "ኢየሱስ ዳግም እንደሚመጣ እንደማያቁ ሌሎች ሰዎች አንሁን፡፡" መሆን በዚህ ክፍል ውስጥ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሁሉንም አማኞችን ነቅተን እንጠብቅ እንዲሁም በመጠን እንኑር በክርስቶስ አማኞች ስለ እርሱ ዳግም ምጻት ማወቅ እና ራሳቸውን በመግዛት መኖር ይገባቸዋል፡፡ የሚያንቀላፉት ሰዎች በምሽት ያንቀላፉ ሰዎች የሚተኙት በምሸት እንደሆነ ሁሉ እንዲሁም ምን እንደተፈጠረ እንደማያወቁ ሁሉ ዓለምም እንዲሁ ናት ክርስቶስ መቼ ተመልሶ እንደሚመጣ አታውቅም፡፡ የሚጠጡ ሰዎች ይህንን በምሽት ያደርጋሉ ጳውሎስ መጠጥ የሚጠጡ ሰዎች በምሽት ይህንን እንደሚድርጉ በምግለጽ እንዲሁም ሰዎች ክርስቶስ ዳግም እንደሚመጣ አለማወቃቸው ራሳቸውን ገዝተው እንዳይሩ ያደርጋል፡፡
የብርሃን ልጆች ይህ በክርስቶስ የሚምኑ ሰዎች መገለጫ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በክርስቶስ የሚያምኑ" ወይም "የብርሃን ልጆች፡፡" ራሳችንን እንግዛ "ራሳችንን በመግዛት እንኑር" ጥሩር ልበሱ ወታደር አካሉን ለመጠበቅ ጥሩር ይለብሳል፡፡ እንዲሁም በእመነት እና በፍቅር የሚኖር አማኝም መከላከያ ያገኛል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ራሳችንን እንጠብቅ፡፡” የራስ ቁር ልክ የራስ ቁር የወታደሮችን ራስ ቅል ከአደጋ እንደሚጠብቅ ሁሉ የድነት ዋስትናም አማኞችነን ይጠብቃል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ይህንን እወቁ” ነቅተንም ይሁን አልቀላፈተን ቢሆን "በሕይወት ቢንኖር ወይም ቢንሞት" እርስ በእርሳችሁ ተናነጹ "እርስ በእርሳችሁ ተበረታቱ"
ወንድሞች በዚህ ሥፍራ ላይ “ወንድሞች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አማኞችን ነው፡፡
በመካከላችሁ የሚደክሙትን በጌታም የሚገዙአችሁን የሚገሥጹአችሁንም ታውቁ ዘንድ ስለ ሥራቸውም በፍቅር ከመጠን ይልቅ ታከብሩአቸው ዘንድ እንለምናችኋለን። "በመሪነት ላይ ያሉ ሰዎችን አበረታቷቸው"
በጌታም የሚገዙአችሁን ይህ በአንድ አከባቢ ያሉ የአማኞች ቡድኖችን ለማገልገል በእግዚብሔር የተሾሙትን ሰዎችን ያመለክል፡፡ ስለ ሥራቸውም በፍቅር ከመጠን ይልቅ ታከብሩአቸው ዘንድ እንለምናችኋለን። አማራጭ ትርጉም: "ስለ ሥራቸው አክብሯቸው ምክንያቱም ትወዷቸዋላችሁና"
ሁልጊዜ ደስ ይበላችሁ፤ ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ በሁሉ አመስግኑ፤ ጳውሎስ አማኞች በነገር ሁሉ የሚያመሰግኑ አመለካከት እንዲኖራቸው፣ በትጋት እንዲጸልዩ እና በሁሉም ነገር አመስጋኞች ይሆኑ ዘንድ ያበረታታል፡፡
ትንቢትን አትናቁ፤ "ትንቢት ይበቃል አትበሉ" ወይም "መንፈስ ቅዱስ ለአንድ ሰው የተናገረውን ነገር አትጥሉ" ሁሉን ነገር ፈትኑ "ሁሉም ትንቢቶች እውነት እና ከእግዚአብሔር መሆናቸውን እርግጠኞች ሁኑ"
ለራሱ ሁሉን ነገር ሙሉ ለሙሉ ሰጥቶዋ አማራጭ ትርጉም: "እናንተን ለይቷል" ወይም "ኃጢአት እንዳታድርጉ ለማድረግ እናንተን ከነቀፋ ውጪ ለማድረግ" (UDB) አጠቃላይ መንፈሳችሁን፣ ነፍሳችሁን እና አካላችሁን እነዚህ በንጽጽር የቀረቡት “መንፈስ፣ ነፍስ እና ሥጋ” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የቀረቡበት ምክንያትም አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ ያለ ነቀፋ ፈጽመው ይጠበቁ። "ኃጢአት ከማደረግ ተቆጠቡ" የጠራችሁ እርሱ የታመነ ነው አማራጭ ትርጉም: "የጠራችሁ እርሱ የታመነ ነው" እርሱ ደግሞ ያደርገዋል "እርሱ ይረዳቿኋል"
ኖት የለውም ።
ስልዋኖስ "ስልዋኖስ " በላቲን ሲላስ ማለት ነው፡፡ " ይህ ሰው በሐዋሪያትሰ ሥራ መጽሐፍ ላይ ከጳውሎስ ጋር ጉዞ ያደረገው ሰው ነው፡፡ እናነተ በዚህ ቁጥር ላይ “እናንተ” የሚለው ቃለ በተሰሎንቄ ቤተክርስቲያን ያሉ አማኞችን የሚያሳይ
ግድ አለብን፤
ግድ አለብን
“አለብን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን፣ ስልዋኖስንና ጢሞቲዮስን እንጂ የተሰሎንቄ አማኞችን አይደለም፡፡
ሁልጊዜ እግዚአብሔርን ልናመሰግን
እግዚአብሔርን በተደጋጋሚ እናመሰግናለን ማለት ነው፡፡
ስለእናነተ
እዚህ ላይ “ስለእናንተ” የሚያመላክተው በተሰሎንቄ የሚገኙ አማኞችን ነው፡፡
ወንድሞች ሆይ “ወንድሞች” ማለት ሌሎች አማኞችን ማለት ነው፡፡ እንደሚገባ ተገቢን ነገር ማድረግ በተገቢው ሁኔታ ማድረግ ወይም መልካምን ነገር ማድረግ ማለት ነው፡፡ እኛ ራሳችንን በዚህ ስፍራ “ራሳችንን” የሚለው ቃል ጳውሎስ ያለውን መመካት የሚያመለክት ነው፡፡ እርስ በርሳችሁ "ከሌሎች አማኞች ጋር ማለት ነው፡፡" በስደታችሁና በመከራችሁ በመሰረቱ እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ናቸው፡፡ እነዚህ ሁለት ቃላት ጳውሎስ አጣምሮ የተጠቀመበት ምክንያት የሚያልፉበት መከራ ምን ያዕል የጸና እንደነበር ለማሳት ነው፡፡ ለእግዚአብሔር መንግሥት የምትበቁ ሆናችሁ ትቈጠሩ ዘንድ፥ አት AT: "በእግዚአብሔር መንግስት ዋጋ እንዳለው ተደርጋችሁ ትታሰቡ ዘንድ “(ተመልከት:
በእግዚአብሔር ፊት በእርግጥ ጽድቅ ነውና "እግዚአብሔር ልክ ነው" ወይም "እግዚአብሔር ጻድቅ ነው " ዕረፍትን አት : "እግዚአብሔር እረፍትን ይመልስላችኃል፡፡"
ከሥልጣኑ መላእክት "የእግዚአብሔር ኃያላን መልዕክተኞች "
በእሳት ነበልባል ሲገለጥ ይበቀላል "ጌታኢየሱስ በእሳት ነበልባል ይቀጣቸዋል " ወይም "በእሳት ነበልባል እረሱ ይቀጣቸዋል፡፡" (UDB)
ይቀጣሉ "ለወንጌል ያልታዘዙ ሰዎች ይቀጣሉ " በዚያም ቀን ሲመጣ "ኢየሱስ በጌታ ቀን ሲመጣ” በቅዱሳኑ ሊከብር፥ አትAT: "አማኞች ያከብሩታል " በሚያምኑት ሁሉ ዘንድ ሊገረም to be marveled at by all those who believed አትAT: "የሚያምኑት ሁሉ ይደነቃሉ” ወይም "በእርሱ የሚያምኑት ሁሉ በመገረም አብረውት ይቆማሉ፡፡” /ተመልከት: አምናችኋልና በዚህ ቃል ውስጥ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የተሰሎንቄ አማኞችን ነው፡፡ (ተመልከት:
ስለ እንናነተ ሁል ጊዜ እንጸልያለን "ስለእናንተ ባለማቋረጥ እንጸልያለን” የሚጸልዩት ጳውሎስን፣ ስልዋኖስንና ጢሞቲዮስ ናቸው፡፡
እናንተ “እናንተ” የሚለው ቃል በተሰሎንቄ ቤተክርስቲያን ያሉ አማኞችን ያመለክታል፡፡ ለመጥራቱ እግዚአብሔር ሰዎች ልጆቹ፤ አገልጋዮቹና በኢየሱስ በኩል የተገለጠውን የድኅነት ወንጌል አብሳሪዎች እንዲሆኑ መምረጡ ወይም መሾሙን የሚያመለክት ነው፡፡ የበጎነትንም ፈቃድ ሁሉ "በምትፈልጉበት መንገድ ሁሉ በጎ ማድረግ እንድትችሉ” (UDB) የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስም በእናንተ ዘንድ ሊከብር አትAT: "የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስምን እንድታከብሩ" እናንተም በእርሱ ዘንድ ልትከብሩ፥ አት AT: "ኢየሱስ እንዲያከብራችሁ " እንደ አምላካችን ጸጋ፥ "በአምላካችን ጸጋ ምክንያት"
ኖት የለውም።
ነገር ግን፥
ጳውሎስ ይህን ቃል የተጠቀመው የጀመረውን ርዕሰ ጉዳን ለመቀየር ነው፡፡
እንለምናችኋለን
በዚህ ቃል ውስጥ “እኛ” የሚለው የሚያመለክተው፤ ጳውሎስን፣ ስልዋኖስንና ጢሞቲዮስን ነው፡፡አትAT: " እማጸናችኋለው"
እናንተ
“እናንተ” የሚለው ቃል በተሰሎንቄ ቤተክርስቲያን ያሉ አማኞችን ያመለክታል፡፡
ወንድሞች ሆይ
“ወንድሞች” ማለት ሌሎች አማኞችን ማለት ነው፡፡
.
ከአእምሮአችሁ ቶሎ እንዳትናወጡ እንዳትደነግጡም
AT: "እንዚህ ነገሮች በቀላሉ እንዳያውኳችሁ"
በመንፈስ ወይም በቃል ወይም በመልእክት።
"ከእኛ ዘንድ በወጣ ደብዳቤ ወይም በተነገረ ቃል"
ከእኛ እንደሚመጣ
ሌላ ሰው እንዳደርገው እንደተናገረኝ እንደማለት ነው፡፡
የጌታ ቀን
ይህ ቀን ማለት በእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ላይ ያመጹና መሲሁን ባልተቀበሉ ላይ የመጨረሻው ፍርድ የሚሰጥበት ቀን ማለት ነው፡፡
አያስታችሁ፤ “እናንተ” የሚለው ቃል በተሰሎንቄ ቤተክርስቲያን ያሉ አማኞችን ያመለክታል፡፡ አይደርስምና "የጌታ ቀን አይመጣምና” የዓመፅ ሰው አትAT: " እና እግዚአብሔር የዓመጽ ሰውን ሳይገልጥ " የጥፋት ልጅ "የሚችለውን ነገር ሁሉ የሚያጠፋ” ወይም “አጥፊ” አምላክ ከተባለው ሁሉ፥ ሰዎችም ከሚያመልኩት ሁሉ አ/ት: "ሰዎች ነው እንደ አምላክ የሚያውቁትና የሚያመልከትን ነገር ሁሉ”(UDB) (ተመልከትSee:
ትዝ አይላችሁምን “እናንተ” የሚለው ቃል በተሰሎንቄ ቤተክርስቲያን ያሉ አማኞችን ያመለክታል፡፡ አት : "እንደምታሳውሱ እርግጠኛ ነኝ፡፡" ይህን እንዳልኋችሁ ከኢየሱስ ተመልሶ መምጣት ጋር፤ ከጌታ ቀን ጋር፤ እንዲሁም ከዓመጽ ሰው ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ነገሮች የሚያመለክት ነው፡፡ በገዛ ራሱ ጊዜም ይገለጥ ዘንድ፥ አትAT: " እግዚአብሔር የዓመጽን ሰው ጊዜው ሲደርስ ይገልጠዋል፡፡" የዓመፅ ምሥጢር በእግዚአብሔር ብቻ ሊገለጥ የሚችልን የተሰወረን የእምነት ምስጢር ያመለክታል፡፡
ዓመፀኛ ይገለጣል፤ አትAT: "እግዚአብሔ አመጸኛውን ይገልጠዋል" ወይም "እግዚአብሔ ሐሰተኛውን ክርስቶስን ይገልጠዋል" በአፉ መንፈስ የሚያጠፋው፥ "በሚናገረው ቃል ኃይል " ሲመጣም በመገለጡ የሚሽረው ኢየሱስ ተመልሶ በመምጣቱ የዓመጽን ሰው ያጠፋዋል፡፡ የእርሱ መምጣት እንደ ሰይጣን አሠራር ነው። እርሱ የተባለው የዓመጽ ሰው ሲሆን ሲመጣ ሰይጣን የዓመጽን ሰው ስልጣን እንዲኖረው፣ ምልክቶችንና ሐሰተኛ ድንቆች ማድረግ እንዲችል ያደርገዋል፡፡
ስለዚህም ምክንያት፥
"ሰዎች እውነትን ባለመቅደዳቸው ምክንያት”
ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል
"እግዚአብሔር የዓመፅን ሰው እንዲያሳስታቸው ላከው
ፍርድን እንዲቀበሉ፥
አትAT: "እግዚአብሔር ይፈርድባቸዋል፡፡”
በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ those who did not believe the truth but took pleasure in unrighteousness
"እውነቱን ባለማመናቸው ምክንያት ዓመፁ ደስ አሰኛቸው፡፡"
ነገር ግን፥ግን ጳውሎስ ይህን ቃል የተጠቀመው የጀመረውን ርዕሰ ጉዳን ለመቀየር ነው፡፡
እግዚአብሔርን ልናመሰግን ግድ አለብን፥ " በተደጋጋሚ ልናመሰግን ይገባል " እኛ በዚህ ቃል ውስጥ “እኛ” የሚለው የሚያመለክተው፤ ጳውሎስን፣ ስልዋኖስንና ጢሞቲዮስን ነው፡፡ እናንተ “እናንተ” የሚለው ቃል በተሰሎንቄ ቤተክርስቲያን ያሉ አማኞችን ያመለክታል፡፡ በጌታ የተወደዳችሁ ወንድሞች ሆይ፥ AT: "for the Lord loves you, brothers" ወንድሞች ሆይ “ወንድሞች” ማለት ሌሎች አማኞችን ማለት ነው፡፡ ለመዳን እንደ በኵራት መርጦአችኋልና፤ "ከመጀመሪያዎቹ አማኞች መካከል እንድትሆኑ " (UDB) በመንፈስ መቀደስ "እግዚአብሔ የሚያድነንና የሚቀድሰን በመንፈሱ አማካኝነት ነው" (UDB)
እውነትንም በማመን "በእውነት መታመን" ወይም "በአውነት መተማመን " ወግ ያዙ ወግ ወይም ተውፊት የሚያመለክተው ጳውሎስ እና ሌሎች ሐዋሪያት ስለኢየሱስ ክርስቶስ ትክክለኛውን አውነት ያስተማሩትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "አውነታውን አስታውሱ" የተማራችሁትንyou were taught አት AT: "ያስተማርናችሁን" (UDB) በቃላችንም ቢሆን ወይም በመልእክታችን whether by word or by our letter "በአካል ከእናንተ ጋር ሆነን እንደነገርናችሁ ወይም በደብዳቤያችን እንደጻፍንላችኁ ቃል "
ግን ጳውሎስ ይህን ቃል የተጠቀመው የጀመረውን ርዕሰ ጉዳን ለመቀየር ነው፡፡ የወደደን.. የሰጠን የወደደን እና የሰጠን የሚለው ቃል አማኞችን ሁሉ የሚያመለክት ነው”. ራሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስና በዚህ ስፍራ “ራሱ” የሚለው ቃል “ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ለሚለው ተጨማሪ መግለጫ ነው፡፡ " ልባችሁን ያጽናኑት “እናንተ” የሚለው ቃል በተሰሎንቄ ቤተክርስቲያን ያሉ አማኞችን ያመለክታል፡፡. "ያጽናናችሁ እና ያበርታችሁ”
በቀረውስ ጳውሎስ ይህን ቃል የተጠቀመው የጀመረውን ርዕሰ ጉዳን ለመቀየር ነው፡፡ ወንድሞች ሆይ “ወንድሞች” ማለት ሌሎች አማኞችን ማለት ነው፡፡ ስለ እኛ ጸልዩ በዚህ ቃል ውስጥ “እኛ” የሚለው የሚያመለክተው፤ ጳውሎስን፣ ስልዋኖስንና ጢሞቲዮስን ነው እንጂ የተሰሎንቄ አማኞችን አያመላክትም፡፡ የጌታ ቃል እንዲሮጥ "እጅግ በጣም ብዙ ሰዎች ስለጌታ ኢየሱን የሚነገረውን የምስራች መልዕክት እንዲሰሙ" እንዲከበር "ስለጌታ ኢየሱን የሚነገረውን የምስራች መልዕክትን ሰዎች እንዲያከብሩት”
በእናንተም ዘንድ ደግሞ እንደሚሆን… የሚያጸናችሁ “እናንተ” የሚለው ቃል በተሰሎንቄ ቤተክርስቲያን ያሉ አማኞችን ያመለክታል፡፡. እንድንድን "እግዚአብሔር እንዲያድነን” ወይም “ እግዚአብሔር እንዲታደገን “ እምነትም ለሁሉ ስለማይሆን "ብዙ ሰዎች አማኞች አይደሉም" የሚያጸናችሁ "የሚያበረታችሁ " የሚያጸናችሁ "ያጠነክራችሁ"
ታምነናል በዚህ ቃል ውስጥ “እኛ” የሚለው የሚያመለክተው፤ ጳውሎስን፣ ስልዋኖስንና ጢሞቲዮስን ነው እንጂ የተሰሎንቄ አማኞችን አያመላክትም፡፡ በጌታ "ከጌታ ጋር ተባብረን " (UDB) ስለ "እንደ" እናንተ “እናንተ” የሚለው ቃል በተሰሎንቄ ቤተክርስቲያን ያሉ አማኞችን ያመለክታል፡፡. ልባችንን ያቅናው "አቅጣጫ ያሳያችሁ “ይምራችሁ”
በቀረውስ ጳውሎስ ይህን ቃል የተጠቀመው የጀመረውን ርዕሰ ጉዳን ለመቀየር ነው፡፡ . በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ። ጳውሎስ በጌታ ስም ማዘዙ ጌታ እንዲያደርግ የፈለገውን ነገር ማድረጉን ያመላክታል . እናዛችኋለን በዚህ ቃል ውስጥ “እኛ” የሚለው የሚያመለክተው፤ ጳውሎስን፣ ስልዋኖስንና ጢሞቲዮስን ነው እንጂ የተሰሎንቄ አማኞችን አያመላክትም፡፡ እናዛችኋለን “እናንተ” የሚለው ቃል በተሰሎንቄ ቤተክርስቲያን ያሉ አማኞችን ያመለክታል፡፡ ወንድሞች ሆይ “ወንድሞች” ማለት ሌሎች አማኞችን ማለት ነው፡፡ ጌታችን `የኛ” የሚለው ቃል አማኞችን ሁሉ የሚያመለክት ነው”.. ያለ ሥርዓት ከሚሄድ "ሰነፍ እና ለመስራት ፈቃደኛ ያልሆነ " (UDB) እኛን ልትመስሉ "እኛ እንደምናደርገው የምታደርጉ " በድካምና በጥረት እየሠራን ድካም አስቸጋሪ ስራን በብዙ ልፋት መስራትን የሚያመላክት ሲሆን ጥረት ባልተመቻቸ ሁኔታ ውስጥ የሚሰራን ስራ AT: "በብዙ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ስራን ሰርተናል" ሌሊትና ቀን "በሌሊትን በቀን ግዜ” ሁል ግዜ ያለ ሥልጣን ስለ ሆንን አይደለም "በእርግጥ ስልጣን አለን፡፡ "
ጋር ሳለን በዚህ ቃል ውስጥ “እኛ” የሚለው የሚያመለክተው፤ ጳውሎስን፣ ስልዋኖስንና ጢሞቲዮስን ነው እንጂ የተሰሎንቄ አማኞችን አያመላክትም፡፡ ) ከእናንተ “እናንተ” የሚለው ቃል በተሰሎንቄ ቤተክርስቲያን ያሉ አማኞችን ያመለክታል፡፡. ሊሠራ የማይወድ "መስራት የማይፈልግ ወይም “አንዳንድ ሰነፍ ሰዎች” በጸጥታ እየሠሩ "በእርጋት፤ ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ፤ ሁከት በሌለበት መንገድ”
ግን፥ ጳውሎስ በትጉህ ሰራተኛ አማኞችና በሰንፍ ወይም ሊሰሩ በማይወዱ አማኞች መካከል ንጽጽር ለማድረግ የተጠቀመበት ቃል ነው፡፡ . እናንተ፣ ወንድሞች ሆይ፥ “እናንተ” የሚለው ቃል በተሰሎንቄ ቤተክርስቲያን ያሉ አማኞችን ያመለክታል፡፡. አትታክቱ። "ተስፋ አትቁረጡ ወይም “የጀመራችሁትን ነገር አታቁሙ”" or "do not stop" ከእርሱ ጋር አትተባበሩ።take note of him "በአደባባይ ለዩት፤ በግልጽ ተለዩት"
ኖት የለውም።
ጳውሎስ "ከጳውሎስ" ወይም "እኔ ጳውሎስl" በትዕዛዙ መሠረት "አንዳዘዘው ትዕዛዝ" ወይም "በልጣኑ መሠረት" እኛ . . . እኛ . . . እኛ በዚህ ሥፍራ ላይ ጳውሎስ ስለ ራሱ፣ ስለ ጢሞቴዎስ እና ምናልባት ሌሎች ሰዎችን ጨምሮ እየተናገረ ይሆናል፡፡ መድኀኒታችን እግዚአብሔር "ያዳነን እግዚአብሔር" ተስፋችን የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ "ተስፋችን የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ" ወይም "የሚንተማመንበት ኢየሱስ ክርስቶስ" ለጢሞቴዎስ "ይህ ደብዳቤ የተጻፈው ለጢሞቴዎስ ነው" እውነተኛ ልጅ ይህ ሀረግ በጳውሎስ እና በጢሞቴዎስ መካከል ያለውን ግንኙነት በአባት እና በልጅ መካከል ካለው ግንኙነት ጋር ያነጻጽራል፡፡ ጢሞቴዎስ የጳውሎስ እውነተኛ የጳውሎስ ልጅ ልጁ ባይሆንም ጢሞቴዎስ ለአባቱ የሚሰጠውን ተመሳሳይ አክብሮትን፣ ትዕዛዝን እና አገልግሎትን ይሰጣል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "እርሱ እንደ እውነተኛ ልጅ ነው" ጸጋ፣ ምሕረት እና ሠላም ከ . . . "ከ . . . ጸጋ፣ ምሕረት እና ሰላም በእናነተ ዘንድ ይሁን" ወይም "መልካምነት፣ ምሕረት እና ሠላም ከ . . . ይሁንላችሁ" እግዚአብሔር አባት "አባታችን የሆነው እግዚአብሔር" ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ "ጌታችን የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ጢሞቴዎስ ሕግን በተሳሳተ መንገድ መጠቀመን እነንዲቃወም እና ከእግዚአብሔር መልካም ትምህርት እንዲጠቀም ያበረታታዋል፡፡ እኔ አንተን እንደለመንኩህ "እንተ እንደለመንኩህ" ወይም "በስልጣን እንደተየኩህ" ወይም "እንደነገርኩህ" አንተ ነጠላ ቁጥር በኤፌሶን ቆየህ "በኤፌሶን ከተማ ውስጥ ቆየኸኝ" መጨረሻም ወደሌለው ወደ ትውልዶች ታሪክ እንዳያደምጡ "ወይም ከፍተኛ ትኩረት እንዳይሰጡ" ወይም "እንዳያደምጡ ልታዛቸው" ትውልዶች ታሪክ የትውልድ ሀረግ በአፍ የሚነገር ወይም የተጻፈ ወላጆች እና ዘሮች ዝርዝር ነው፡፡ ይህ በአይዳዊያን ባሕል ውስጥ በጣም ወሳኝ የሆነ ነገር ነው፡፡ ይህ አንድ ሰው በእስራኤል ሕዝብ ውስጥ በዬትኛው ነገድ ውስጥ እንደሆኑ ለማወቅ የሚረዳ በመሆኑ በአይሁድ ባሕል ውስጥ በጣም አስፈላጊ የሆነ ነገር ነው፡፡ ማቴዎስ 1 እና ሉቃስ 3 በጣም ጥሩ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ምሳሌዎች ናቸው፡፡ ክርክርን የሚያመጡ "ሰዎች በንዴት ተሞልተው እንዳይስማሙ የሚያደረግ" ሰዎች በእርግጠኝነት ማንም ልያውቃቸው የማይችለውን የተለያዩ ታሪኮችን እና ትውልዶችን ማዕከለ አድርገው ይከራከራሉ፡፡ የእዚአብሔርን ዕቅድ ከመርዳት ይልቅ "የእግዚአብሔርን ዕቅድ እንዲስፋፋ ከማድረግ ይልቅ" ወይም "ከእግዚአብሔር ዘንድ የመጣውን ነገር በአግባቡ ከማስተዳደር ይልቅ" በእምነት "በእመነት በመቀበል" ወይም "በእምነት የተሠራውን ነገር"
የትዕዛዘቱ ግብ "የመመሪያው ግብ" ወይም "እኛ ሐዋርያት እንዲታደርጉት የነገርናችሁ ነገር" ትዕዛዝ ስርዓት፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል ያለው ትርጉም ብሉይ ኪዳን ወይም ዐሥርቱ ትዕዛዛትን አይደሉም ይልቁንም በ1፡3 ላይ ፓውሎስ የሰጠውን ትዕዛዝ የሚያመለክት ነው፡፡ ፍቅር አማራጭ ትርጉም 1) የእግዚአብሔር ፍቅር (UDB) ወይም 2) ከባልንጀራ ያለህ ፍቅር፡፡ ከንጹሕ ፍቅር የተነሣ "ኃጢአት ላለማድረግ ካለ መሻት" መልካም ሕልና "ትክክለኛ ወይም የተሳሳተ ምርጫ የሚያደረግ ሕልና" በእውነት "ታማኝ" ወይም "እውነት" ወይም "ያለምንም ትምክት፡፡" ሕግ በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል የሚያመለክተው የሙሴን ሕግ ነው፡፡ ይሁን እንጂ አልተረዱትም "ምንም አንኳ ባይረዱትም" ወይም "ያልተረዱት ቢሆንም እንኳ" አስረግጠው የሚናገሩት ነገር "በጠንካራ ቃላት የሚናገሩት" ወይም "በእርግጠኝነት የሚናገሩት ነገር" ይሁን እንጂ "አሁን" ሕግ መልካም እንደሆነ እናውቃለን ሕግ ጠቃም እንደሆነ እንረዳለን" ወይም "ሕግ የሚጠቅም ነገር መሆኑን እንገነዘባለን" አንድ ሰው በሕግ ጥቅም ላይ ካዋለው "ምንም በአግባቢ የሚጠቀመው ከሆነ" ወይም "ለተቀመጠለት ዓላማ ማንም የሚጠቀመው ከሆነ"
እናም ይህንን እናውቃለን "ይህንን እንረዳለን" ወይም "ይህንን ስለምንገነዘብ" ወይም "ይህንንም ስለምናውቅ" ለጻድቃን አልተሠራም "ለጻድቅ ሰው አልተሰጠም" ወይም "ለሚታዘዙት ሰዎች አልተሰጠም" ወይም "በእግዚአብሔር ፊት ጻድቅ ለሆነ ሰው አልተሰጠም" እናቶቻቸውን እና አባቶቻቸውን ለገደሉት ሰዎች "አባቶቻቸውን እና እናቶቻቸውን ለገደሉ ሰዎች" ወይም "አባታቶቻቸው እና እናቶቻቸው ላይ አካላዊ ጉዳት ያደረሱ ሰዎች ግብረስጋዊ ግንኙነት ግብረገብ የጊደላቸው ሰዎች ይህ በተባአት ጾታ የተገለጸ በሴቶች የሚካሄድ የሴተኛ አደርነትን የሚያሳይ ነው፡፡ በሌለ ሥፍራ ለእግዚአብሔር ታማኝ ያልሆኑ ሰዎችን ለመወከል በምሳሌነት ጥቅም ላይ ውሎ እናገኛለን ነገር ግን በዚህ ክፍል ውስጥ ያለው ትርጉም ከጋብቻ ውጪ ማንም ከሌላ ሰው ጋር ግብረስጋ ግንኙነት የፈጸመን ይወክላል፡፡ ከወንድ ጋርም ለሚተኙ፥ "ከሌላ ወንድ ጋር የሚተኙ ወንዶች፡፡" ባሪያ አድራጊዎች "ሰዎችን እየሠረቁ ባሪያ አድርገው የሚሸጡ" ወይም "ሰዎችን ባሪያ አድርገው የሚሸጡ ሰዎች" የተባረከው የእግዚአብሔር ብሩክ ወንጌል "የተባረከው የእግዚአብሔር የሆነው ስለ ክብር የሆነው ወንጌል" ወይም "ስለ ክብር የሆነው ወንጌል እና የተባረከው አምላክ" ለእኔ አደራ እንደ ተሰጠኝ "እግዚአብሔር የሰጠኝ እና ተጠያቂ ያደረገኝ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ባለፉት ጊዜያት እንዴት እንደሠራ በመናገር ጢሞቴዎስ ለእግዚአብሔር ታማኝ ይሆን ዘንድ ያበረታታዋል፡፡ እኔ አመሰግናለሁ "አመሰግናለሁ" ወይም "እኔ አመሰግናለሁ" ተማኝ አድርጎ ቆጥሮኛልና "ታማኝ አድርጎ ቆጥሮኝ" ወይም "ታማን እንደሆንኩ ቆጥሮ" በአገለግሎቱ ላይ ሾመኝ "እንዳገለግል ሾመኝ" ወይም "በአገልግሎት ላይ ሾመኝ" እኔን ከዚህ በፊት አሳዳጅ የነበርኩትን "በክርስቶስ ላይ ክፉ ክፉ ነገሮችን የተናገርኩትን ሰው" ወይም "እኔን ባለፉት ዘመናት ተሳዳቢ የነበርኩትን ሰው" አደገኛ ሰው "ሌሎች ሰዎችን የሚጎዳ ሰው፡፡" ይህ ሌሎች ሰዎን የመጉዳት መብት አለኝ ብሎ የሚያምን ሰው ነው፡፡ ነገር ግን ሳላውቅ ባለማመን ስላደረግሁት ምህረትን አገኘሁ፥ አማራጭ ትርጉም: "በኢየሱስ የማላምን በመሆኔ ምክንያት እና የማደርገውን ነገር የማላውቅ በመሆነ ከኢየሱስ ዘንድ ምሕረትን አገኘሁ፡፡" ምሕረትን አገኘሁ አማራጭ ትርጉም: "ኢየሱስ ምሕረት አሳየኝ" ወይም "ኢየሱስ ማረኝ" ነገር ግን ጸጋ "እና ጸጋ" ከእምነትና ከፍቅር ጋር አብልጦ በዛ። "በጣም በዛ" ወይም "ከበቂ በላይ ሆነ"
ይህ መልእክት የታመነ ነው "ይህ ዓረፍተ ነገር እውነት ነው" ሁሉም ሰው ሊቀበለው የተገባ ነው "ያለምንም ጥርጥር መቀበል ይቻላል" ወይም "በሙሉ መተማመን ልቀበሉት የተገባ ነው" በመጀመሪያ ምሕረት ተሰጠኝ "በመጀመሪ እግዚአብሔር ምሕረቱን አሳየኝ" ወይም "በመጀመሪያ ከእግዚብሔር ዘንድ ምሕረትን አገኘሁ" ለዘመናት ንጉሥ የሆነ "ዘላለማዊ ንጉሥ" ወይም 'ለዘላለም ዋና ገዥ የሆነ" ክብር እና ምስጋና "እርሱ ልመሰገን እና ልከበር ይገባዋል" ወይም "ሰዎች ያክብሩት እነንዲሁም ምስጋነናን ያቅርቡለት"
በእናንተ ፊት ይህንን ትዕዛዝ አስምጫለሁ "ይህ እኔ የሰጠኋችሁ ትዕዛዝ" ወይም "ይህ ለእናንተ የሰጠሁት ትዕዛዝ" ልጅ ይህ “ወንድ ልጅ” ወይም “ሴት ልጅ” ከሚለው ቃል ይበልጥ ጠቅለል ያለ ሀሳብን በውስጡ ያዘለ ቃል ነው፡፡ ይሁን እንጂ በዚህኛውም መልኩ ከአባት ጋር ያለን ዝምድና የሚያሳይ ነው፡፡ ጳውሎስ ይህንን ለጢሞቴዎስ ያለውን ፍቅር ለማሳየት በምሳሌነት ተጥቅሞበታል፡፡ መልካም ጦርነት ተዋጋ "የአንተን ጥረት በሚጠይቅ ዋጋ ያለው ጦርነት ውስጥ ተሳትፎ አድርግ" ወይም "ጠላቶችህን ለማሸነፍ ጠንክረህ ሥራ፡፡" ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ያለው ትርጉም “ለጌታ ጠንክረህ ሥራ” (UDB)፡፡
መርከብ አለ መሪ እንደሚጠፋ፥ በእምነት ነገር ጠፍተዋልና፤
ጳውሎስ የእመነት ሁኔታን ከድንጋይ ጋር እንደሚትላተም መረከብ በመመሠል ጽፏል፡፡ የዚህ ምሳሌያዊ ንግግር ትርጉሙ “በእምነታቸው ላይ የሆነ ነገር በጣም መጥፎ ነው” (UDB)፡፡ በእናንተ ቋንቋ ግልጽ ከሆነ ተመሳሳይ ምሳሌን መጠቀም ትችላለህ፡፡ መማር ይችላሉ "እግዚአብሔር ሊያስተምራቸው ይችላል"
አያየዥ ዓረፍተ ነገር: ጢሞቴዎስ ለሰዎች ሁሉ ይጸልይ ዘንድ ያበረታታዋል፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ "ከሁሉ በበለጠ" ወይም "ከምንም ነገር በፊት" እለምንሃለሁ "እለምንሃለሁ" ወይም "እጠይቅሃለሁ" አክብሮት ሰዎች እኛን የሚያከብሩበት መንገድ፡፡ ይህ ቃል “መለኮትን ከመምሰል” ጋር ተያይዞ ሲመጣ ሰዎች እግዚአብሔርን የሚያከብሩበት እና የሚያመሰግኑበት መንገድ ነው፡፡
በእግዚአብሔር እና በሰው መካከል አንድ መካከለኛ አለ መካከለኛ በሁለት ባልተስማሙ አካላት መካከል የሠላም ድርድር እንዲኖር የሚያደርግ ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ኃጢአተኞች ከእግዚአብሔር ጋር ሠላም እንዲሆኑ ያግዛል፡፡ ራሱን ሰጠ "በፈቃደኝነት ሞተ" ቤዛነት "የነጻነት ዋጋ" ወይም "ነጻነትን ለማግኘት የሚከፍል ዋጋ" ምስክርነት በትክክለኛ ጊዜ "በትክክለኛ ሠዓት የእርሱ ምስክርነት" ወይም "በዚህ ሰዓት የምስክርነት ጊዜ" ለዚህ ዓላማ ሲባል "ለዚህ ሲባል" ወይም "በዚህ ምክንያት ሲባል" ወይም "ለዚህ ምስክርነት ሲባል አዋጅ ነጋሪ ሆንኩ "ሰባኪ ሆኜ ተሾምኩ" ወይም "ሰባኪ ለመሆን በክርስቶስ ተሾምኩ" እውነትን መናገር "እውነትን እናገራለሁ" ወይም "እኔ እውነትን እናገራለሁ" አልዋሽም "እኔ አልዋሽም" በእምነት እና በእውነት "ስለ እምነት እና እውነት" ወይም "ከእምነት እና እውነት ጋር"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ስለ ሴቶች ልዩ የሆነ መመሪያዎችን ሰጥቷል፡፡ በሁሉም ሥፍራ ያሌ ሰዎች "በሁሉም ሥፍራ ያሉ ወንዶች" ወይም "በሁሉም ቦታ ያሉ ወንዶች" ማንሣት "መዘርጋት" ቅዱሳን እጆች "ለእግዚአብሔር የተለዩ እጆች፡፡" ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ኃጢአትን ያስወገደ ሰውን ያመለክታል፡፡ ከቁጣ እና ከመጠራጠር ውጪ "ቁጣን ከመግለጽ ውጪ እና ከሌሎች ጋር ከመጣላት ውጪ" ወይም "በሌሎች ላይ ከመቆጣት እና እግዚአብሔር ከመጠራጠር ውጪ" በትህትና "ለእነርሱ የተሳሳተ ትኩረት የሚሰጥ ምልክት በማያሳይ መልኩ" ወይም "ለሰዎች እና ለእግዚአብሔር ተገቢ ክብር በሚያሳይ መልኩ" በሽሩባ ሳይሆን "ጸጉራቸው ለማስዋብ ከፍተኛ ጥረት ከማድረግ ይልቅ፡፡” working overly hard to make their hair look good." ሽሩባ መሠረት ሴት ልጅ ለጸጉሯ ትኩረት መስጠቷ የሚታይበት አንዱ መንገድ ብቻ ነው፡፡ በመልካም ሥራችን መልካምነቱን መግለጥ "መልካም ነገሮችን በማድረግ የእግዚአብሔር መሆናቸውን ማሳየት"
አንድት ሴት ይህንን ልትማር ይገባታል "ሴት ልጅ ይህንን ትማር" ወይም "ሴት ልጅ ይህንን መማር ይኖርባታል" በዝምታ "በጸጥታ" ወይም "ጸጥ ባለ ባሕርይ" በነገር ሁሉ እየተገዛች "እግዚአብሔር ያዘዘውን ነገር ሁሉ ለመታዘዝ ዝግጁ እየሆነች" አንድት ሴት ይህንን እንድታደረግ አልፈቅደም "ሴት ልጅ ይህንን እንድታደረግ አልፈቅደም"
በመጀመሪያ የተፈጠረው አዳም ነውt "እግዚአብሔር በመጀመሪያ የፈጠረው አዳምን ነው" ወይም "በእግዚአበብሔር በመጀመሪያ የተፈጠረው አዳም ነው" ከዚያ ሔዋን "ከዚያ ሔዋን ተፈጠረች" እንዲሁም የታለለው አዳም አልነበረም "በእባቡ የተታለለው አዳም አልነበረም" በመተላለፍ ፈጽመው ተሳሳቱ "ፈጽሞ በመተለሏ ምክንያት የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ተላለፉ፡፡" የዚህ ንዑስ ዓረፍተ ነገር ዋና ነጥብ የእግዚአብሔር ሕግ የተላለፈችው ሔዋን እንጂ አዳም አይደለም፡፡ ልጅ በመውለድ ትድናለች "በተለመደው የሕይወት መንገድ ውስጥ እግዚአብሔር ደንነቷን ይጠብቃል፡፡ በዚህ መንገድ የቀጠለ እንደሆነ "በዚያው ከጸኑ" ወይም "በዚያ መንገድ መኖሩ ከቀጠሉ" በእምነትና በፍቅር በቅድስና "በኢየሱስ በማመን እና እርስ በእርስ በመዋደድ እና የቅድስና ሕይወትን በመኖር" ራሳቸውን እየገዙ "ራስን በመግዛት" ወይም "መልካም የሆነውን ነገር በማወቅ"
አያያዥ ዓረፍ ነገር: ኤጲስ ቆጶስ ቤተ ክርስቲያን እንዴት መጠበቅ እንዳለባቸው እና እንዴት ነገሮችን ማከናወን እንዳለባት ጳውሎስ ልዩ የሆነ መመሪያ ይሰጣል፡፡ መልካም ሥራ "የተከበረ ሥራ" የአንድት ምስት ባል የኤጲስ ቆጶስ አንድ ምስት ብቻ ልኖረው ይገባል፡፡ ይህ ከዚህ ምስቶቻቸው የሞቱባቸው ወይም አግብተው የፈቱ ወይም ፈጽመው አግብተው የማያውቁ ሰዎችን ያካተት ወይም አያካትት የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ ልከኛ "በልኩ ነገሮችን የሚያከናውን ሰው" ተቀባይነት ያለው ሰው "ጠበብ ያለውን ነገር የሚያስብ" ወይም "ጥሩ ፍርድ የሚያደርግ ሰው" ወይም "አመክኒዮዊ" ወይም "አመክኒዮ" ሥርዓት ያለው "ጥሩ ባሕርይ ያለው" እንግዳ ተቀባይ "መጻተኞች የሚቀበል" የመጠጥ ሱስ ያሌለበት "ሰካራም ያልሆነ" ወይም "ብዙ ወይን የማይጠጣ ሰው" የማይጨቃጨቅ "መደባደብ እና መከራከር የማይወድ ሰው" ገንዘብ የማይወድ የማይሰርቅ ወይም በቀጥተኛ መንገድ ወይም በማጭበርበር ወይም በትክክለኛ መንገድ ሠርቶ ገንዘብ የሚያገኝ ሰው ነገር ግን ለሰዎች ግድ የማይለው ሰው፡፡
ቤቱን በተገቢው መንገድ ማስተዳደር የሚችል እና ልጆቹም ተገቢውን ክብር የሚሰጧው ሰዎች፡፡ አማራጭ ትርጉሞች 1) ኤጴስ ቆጶስ ልጆቹ የሚታዘዙለት ሊሆን ይገባል እንዲሁም ሌሎች ሰዎችን የሚያከብሩ ልሆኖኑ ያገባል (UDB) ወይም 2) ኤጴስ ቆጶስ በአክብሮት የሚያስተዳድር ልሆን ይገባዋል፡፡ የራሱን ቤት የሚያስተዳድር "ቤተሰቡን የሚንከባከብ" ወይም "በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ ያሉ ሰዎችን በአግባቡ መምራት የሚችል" ከአክብሮት ሁሉ ጋር በዚህ ሥፍራ ላይ “ሁሉ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው “ሁሉንም ሰዎችን” ወይም “በሁሉም ጊዜ” ወይም “በሁሉም ሁኔታዎች ውስጥ”፡፡ አንድ ሰው እንዴት ነገሮችን ማከናወን እንዳለበት የማያውቅ ከሆነ "ምክንያቱም አንድ ሰው እንዴት ማከናውን እንዳለበት የማያውቅ ከሆነ" ወይም "አንድ ሰው ካልቻለ" ወይም "ነገር ግን አንድ ሰው የማችል መሆኑን ከታሰበ" እንዴት ለእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን መጠበቅ ይችላል አማራጭ ትርጉም: "የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን እንዴት መጠበቅ ይችላል" ወይም "የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን መምራት አይችልም"
አዲስ አማኝ ይሁን "አዲስ አማኝ ሊሆን አይገባም" ወይም "አማኝ ከሆነ ብዙ ጊዜ ያልሆነ ሰው መሆን የለበትም" ወይም "የበሰለ አማኝ ልሆን ይባዋል" በትዕቢት ተነፍቶ በዲያብሎስ ፍርድ እንዳይወድቅ፥ "እንደ ዳቢሎስ በትዕቢት ተሞልቶ እና እንደ ዳቢሎስ እንዳይፈረድበት" በውጪ ባሉት ዘንድ በጥሩ ምግባሩ የሚታወቅ ሊሆን ይገባዋል "በኢየሱስ የማያምኑ ሰዎች በጎነቱን የሚመሰክሩለት ሰው" ወይም "ከኢየሱስ የማያምኑ ሰዎች በጎነቱን የሚናገሩለት ሰው" (UDB) ከጸጋ እንዳይወድቅ "በራሱ ላይ ውርደትን እንዳያመጣ" ወይም "በእርሱ ላይ እንከን የሚፈልጉ ሰዎች ምንም ምክንያት ማግኘት እንዳይችሉ" እንዳይወድቅ ...በዳብሎሽ ወጥመድ ተጠልፎ "ዳብሎስ ጠልፎ እንዲጥላቸው እንዳይፈቅድላቸው፡፡" ሴጣን ወጥመድን አዘጋጅቷል ወይም መጥመድ ሴጣን አማኞችን ሳያውቁ ኃጢአት እንዲያደርጉ የማታለያ መንገዱን ለማሳየት ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: የቤተ ክርስቲያን ዲያቆናት እና ምስቶቻቸው ምን ማድረግ እንዳለባቸው ጳውሎስ ልዩ የሆነ መመሪያዎቹን መስጠቱን ቀጠሏል፡፡ በተመሳሳይ መልኩም ዲያቆናት "ልክ እንደ ኤጵስ ቆጶሳት ሁሉ ዲያቆናትም" የተከበሩ ሊሆኑ ይገባል "በሰዎች ዘንድ የተከበሩ ሊሆኑ ይገባል" ሁለት አፍ ያላቸው መሆን የለባቸውም ሁለት አፍ የመሚናገሩ - "አንድ ነገር እየተናገሩ በሌላ በኩል ደግሞ ሌላ የሚሉ" ወይም "ለአንዱ ሰው አንድ ነገር ሌላ ሰው ደግሞ ሌላ የሚናገሩ"
ብዙ ወይን ጠጅ የማጠጡ "ወይን የመጠጣት ሱስ ያሌለባቸው" ወይም "ብዙ የወይን ጠጅ የማይጠጡ" ስስታሞች ያልሆኑ "ታማኝነትን በማጉደል ትርፍን የማይፈልጉ" የተገለጠውን የእምነት እውነት ልጠብቁ ይገባል "እግዚአብሔርን ለእኛ የገለጠውን እና እኛም የምናምነውም እውነተኛውን መልዕክት በማመን የሚቀጥሉ ሊሆን ይገባል፡፡" ይህ ለተወሰነ ጊዜ ያለ እውነት ሲሆን ይህንን እውነት እግዚእሔት ለእርሱ አሳይቶዋቸዋል፡፡ በንጹሕ ሕልና "ስህተት አለማድረጋቸው በሚያውቅ ሕልና" ይህንን ማድረግ አለባቸው ...በመጀመሪያ የተፈቀደላቸው "ለአገልግሎቱ ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መገምገም ይኖርባቸዋል" ወይም "በመጀመሪያ ብቁ መሆኑን ማሳየት ነው፡፡" ያለነቀፋ ያልሆነ "ሰዎች ምንም ስህተት የማያገኙባው በመሆናቸው ምክንያት" ወይ "ያለነቀፋ በመሆናቸው ምክንት" ወይም "ምንም ስህተት ባለመስራታቸው ምክንያት"
ሴቶችም በተመሳሳይ መልኩ በዚህ ሥፍራ ላይ “ሴቶች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አጠቃላይ ሴቶችን ቢሆንም በተለይ ግን የዲያቆናት ምስተፐች ወይም ሴት ዲያቆናትን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "በተመሳሳይ መልኩም ምስቶችም መሥፈረት አላቸው" ወይም "ሴት ዲያቆናትም እንደ ወንድ ዲያቆናት መሥረት አላቸው፡፡" ትክክለኛ ባሕርይ "በትክክል መፈጸም" የማይሳደቡ "ስለ ሌሎች ሰዎች ክፉ የሆነ ነገር የማይናገሩ" ልከኞች "ከመጠን በላይ የሆነ ነገርን የማደርጉ" የአንድ ምስት ባል የአንድ ምስ ባል፡፡ ይህ ምስት የሞተባቸውን፣ የተፋቱ ወይም ፈጽሞ ያለገቡ ወንዶችን ያመልክት አያመልክት ምንም የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ ልጆቻቸውን እና ቤታቸውን በአግባቡ ማስተዳደር የሚችል "ልጆቻቸውን እና በቤታቸው ውስጥ ያሉትን ሌሎች ሰዎችን መንካከብ እና መመራት የሚችሉ፡፡" እንዲህ ያሉ ሰዎች "እንዲህ ያሉ ሰዎች" ወይም "ኤጴስ ቆጶሶች፣ ዲያቆናት እና ሴት ዲቆናት” ወይም "የቤተ ክርስቲያን መሪ የሆኑ ሰዎች" ለራሳቸው የያገኛሉ "ለራሳቸው ይቀበላሉ" ወይም "ለራሳቸው ያተርፋሉ"
እነዚህን ነገሮች ጽፌልሃለሁ "እነዚህም መመሪያዎችን ጽፌልሃለሁ" ወደ እናንት በቶሎ እመጣ ዘንድ ተስፋ አደርጋለሁ "ምንም እንኳ ወደ እናንተ በቶሎ እንድመጣ ተስፋ ባደርግም" ነገር ግን ከዘገየሁ "ይሁን እንጂ በቶሎ መምጣት ካልቻልኩኝ" ወይም "ይሁን እንጂ ወደ እናንተ ዘንድ በቶሎ እንዳልመጣ የተከለከልኩ እንደሆነ" . . . ዘንድ እጽፍልሃለሁ፡፡ "ለዚህ ዓላማ እጽፍልሃለሁ፡፡" የእግዚአብሔር ቤት...በዚህ ልመራ ይገባዋል "የእግዚአብሔርን ቤተሰብ በዚህ መሠረት ልትመራው ይገባል" በእውነት ዓምድና መሠረት ይህ ምሳሌያዊ ንግግር እግዚአብሔር እውነቱን የገለጸበት ትልቅ፣ ጠንከራ መሠረትን ያሳያል፡፡ ይህ መሠረት የተለያዩ ክፍሎች፣ መሠረት እና ዓምድ አለው፡፡
በሥጋ "እንደ እውነተኛ የሰው ልጅ" እግዚአብሔርን የመምሰል ምስጥር ያለጥርጥር ታልቅ ነው "ስለ እምነታችን እግዚአብሔር የገለጠልን እውነት ትልቅ ነው" በመንፈስ የጸደቀ "ኢየሱስ ስለ ራሱ ማንነት የተናገረውን ነገር መንፈስ ቅዱስ አረጋግጧል" በአሕዛብ ሁሉ ዘንድ የተሰበከ "በተለያዩ ሀገራት ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ለሌሎች ሰዎች ስለ ኢየሱስ ተናግረዋል" በዓለም ሁሉ የታመነ "በዓለማችን የተለያዩ ክፍሎች ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች በኢየሱስ አምነዋል"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ መንፈስ እንደሚሆን የነገረውን ነገር እያስታወቀው ምን ምን ነገሮችን ማስተማር እንዳለበት በመናገር ያበረታታዋል፡፡ በኋላኛው ዘመን አማራጭ ትርጉሞች 1) ከጳውሎስ ዘመን በኋላ፣ "ለወደፊት" ወይም "በቀጣዩ ዘመን" ወይም 2) በጳውሎስ ዘመን "ከመጨረሻው በፊት ባለው ጊዜ ውስጥ" እምነት መተው "በኢየሱስ ማመን መተው" ወይም "አስቀድመው ከሚያምኑት ነገር መራቅ" እና ትኩረት መስጠት "እና ትኩረት መስጠት" ወይም "ትኩረት በመስጠታቸው ምክንያት" ወይም "ስያደምጡ ሳለ" አሳሳች መንፈስ እና የዳቢሎስ ትምህርቶች "ሰዎችን የሚያሳሰስት ትምህርት እና ዳቢሎስ የሚያስተምረው ትምህርት" በግብዝነት ውሸት "በግብዞች አማካኝነት በሚነገር ውሸት" በገዛ ሕሊናቸው እንደሚቃጠሉ ደንዝዘው፥ ይህ ምሳሌያዊ ንግግር የሚያሳየው አንድ ጌታ በባሪያዎቹ ወይም እንስሳቶቹ ቆዳ ላይ የእርሱ ባለቤትነት የሚያሳይ ምልክት በጋለ ብረት የሚየስቀምጥበት መንገድ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉሞች 1) ማቃጠል የመለያ ምልክት ነው፣ "ግብዞች እንደሆኑ እያወቁ እንኳ ይህንን ያደርጋሉ፣" ወይም 2) ሕልናቸው ደንዝዟ፣ "ሕልናቸው እንድደነዝዝ በጋለ ብረት የተሰጠበሰ ይመስል፡፡"
ይህንን ያደርጋሉ "እነዚህ ሰዎች ይህንን ያደርጋሉ" መጋባትን ይከለክላሉ "አማኞች እንዳገቡ ይከለክላሉ" ወይም "አማኞች እንዳያገቡ ይከለክላሉ" ይከለክላሉ . . . ምግብ መቀበልን "ሰዎች ከምግብ ይርቁ ዘንድ ግድ ይላሉ" ወይም "ሰዎች ምግብ እንዳይበሉ ግድ ይላሉ" ወይም "ሰዎች የተወሰነ ዓይነት ምግብ እንዳይበሉ ይከለክላሊ፡፡" በዚህ ሥፍራ ላይ "ሰዎች" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ምናልባት አማኞችን ነው (UDB)፡፡ እውነት ለማወቅ የሚመጡ አማኞች "እውነት የሚያውቁ አማኞች" ወይም "እውነትን ያወቁ አማኞች" ከምስጋና ጋር ይቀበሉ ዘንድ እግዚአብሔር ከፈጠረው መብል እንዲርቁ ያዝዛሉ። "እግዚአብሔርን ያመሰገንበትን ነገር አውጥተን አንጥልም" ወይም "በማመስገን የሚንበላው ማንኛውም ነገር የተመሰገነ ነው" በእግዚአብሔር ቃል እና ጸሎት ለእግዚአብሔር የተሰጠ ነው አማራጭ ትርጉም: "ለእግዚአብሔር ቃል በመታዘዝ እና ወደ እርሱ በመጸለይ ለእግዚአብሔር የተሰጠ ነው" ወይም "በተገለጠው የእግዚአብሔር እውነት ጋር የሚስማማ ከሆነ በጸሎት ለእግዚአብሔር የተሰጠ ይሆናል፡፡
ይህንን ነገር በ. . . ፊት አኑሩት "ይህንን ሀሳብ በአማኞች አእምሮ ውስጥ አስቀምጡት" ወይም "አማኞች እነዚህ ቃላት ያስታውሱ ዘንድ አግዟቸው፡፡" ሁሉም “የማስተማር” ሁደት እና “ቃል” በ 1TI 3:16 እስከ 1TI 4:5. ላይ የተጠቀሰውን ትምህርት የሚያመለክቱ ናቸው፡፡ ተገቢውን ምግብ ማግኘት "መሰልጠን" (UDB)፡፡ እግዚአብሔር ጢሞቴዎስ ይበልጥ ጠንካራ እንዲሆን አድርጎታል እንዲሁም እግዚአብሔርን የሚያስደስት ነገር እንዲያደርግ አስተምሮታል፡፡ የእምነት ቃላት "ሰዎች እንዲያምኑ የሚያደርጉ ቃላት" በአሮጊት ሴቶች የሚወደዱ ተራ ታሪኮች "ተራ የሆነ እና የአሮጊት ሴቶች ተረት ተረተ፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ “ታሪኮች” የሚለው ቃል በ [1TI 1:4] እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ። "ይበልጥ እግዚአብሔርን ለመምሰል ራሳችሁን አስለምዱ" ወይም "እግዚአብሔር በሚያስደስት መልኩ ነገሮችን ለማከናወን ራስህን አስለምድ" ወይም "እግዚአብሔርን መምሰልን ይበልጥ ራስግን አስለምድ" አካላዊ ለምምድ "አካላዊ ልምምድ" ለዚህ ሕይወት የሆነው ተስፋ ያዝ "ለዚህ ሕይወት ጠቃሚ ነው" ወይም "ይህንን ሕይወት የተሻለ ለማድረግ አጋዥ ነው"
worth full acceptance "worthy of your complete belief" or "worthy of your full trust" ስለዚህ ምክንያት "ምክንያቱ ይህ ነው" እንታገላለን እንዲሁም ተግተን እንሠራለን በዚህ ሥፍራ ጥቅም ላይ የዋሉት “መታገል” እና “ተግቶ መሥራት” የሚሉት ቃላት በመሠረታዊ ትርጉማቸው ተመሳሳይ ናቸው፡፡ እነዚህ ቃላት ጳውሎስ በአንድነት የተጠቀማቸው ምን ያህል ተግተው በመስሥራት ላይ እንዳሉ ለማሳየት ነው፡፡ ሕያው በሆነ አምላክ ተስፋ ስለምናደረግ "ተስፋችንን በሕያው እግዚአብሔር ላይ እናደርጋለን" ወይም "ተስፋችንን በሕያው አምላክ ላይ እናደርጋለን" ነገር ግን በተለይም ለአማኞች "በተለይ ደግሞ አማኞች ለሆኑ ሰዎች እርሱ አዳኛቸው ነው"
እነዚህ ነገሮች ስበከት እንዲሁም አስተምር "እነዚህን ነገሮች እዘዝ እንዲሁም አስተምር" ወይም "አሁን የነገርኩን ነገሮች እዘዝነ እንዲሁም አስተምር" ወጣት በመሆንን ምክንያት ማንም ሰው እንዳይንቅህ "ወጣት በመሆን ምክንያት ማንም ይህንን ያኸል ጠቃሚ አይደለም ብሎ እንዳያስብህ" ተግተህ አንብብ "ቅዱሳት መጻሕፍትን አንብብ" ወይም "በአደባባይ የእግዚአብሔር ቃል ማንበብህን ቀጥልበት" ሌሎችን አበረታታ "ሌሎች ሰዎች አበረታታ" ወይም "ሌሎች ሰዎች የእግዚአብሔርን ቃል በሕይወታቸው ተግባራዊ ያደርጉት ዘንድ አበረታታ"
በአንተ ውስጥ ያለውን ስጦታ ቸል አትበለው "እግዚአብሔር የሰጠህን ስጦታ ተጠቀምበት" በትንቢት "የቤተ ክርስቲን መሪዎች የእግዚአብሔር ቃል በመናገር" ሽማግሌዎች እጃቸውን በመጫን ይህ የቤተ ክርስቲን መሪዎች እጆቻቸውን በጢሞቴዎስ ላይ በማድረግ እግዚአብሔር እንድሠራው ያዘዘውን ሥራ ማከናውን ይችል ዘንድ የጸለዩበት ሃይማኖታዊ ሥርዓት ነው፡፡ ስለእነዚህ ነገሮች አስብ፣ ኑራቸውም "እነዚህን ነገሮች ሁሉ አድርግ እንዲሁም በእነዚህም መሠረት ኑር" እድገተህ በሰዎች ሁሉ ዘንድ የተገለጠ ይሆን ዘንድ "ሌሎች ሰዎች እድገትህን መመልከት ይችሉ ዘንድ" ወይም "እነዚህ ነገሮች በማድረግ ያሳየኸውን እምርታ ሌሎች ሰዎች መመልከት ይችሉ ዘንድ" ስለራሰህ ከፍተኛ ትኩረት ስጥ "በጥንቃቄ ነገሮችን አከናውን" ወይም "ባሕርይህን ተቆጣጠር" በእነዚህ ነገሮች ቀጥል "እነዚህ ነገሮችን ማድረግህን ቀጥልበት" ራስህን እና የሚያደምጡህን ታድናለህ "ራስህን እና የሚያደምጡህን ሰዎች የሐሰት መልዕክት ከመስማት እና የተሳሳተ ተግባር ከማድረግ ታድናለህ፡፡" የሐሰት መልዕክት የሚያምኑ ሰዎች እና የተሳሳተ ተግባር የሚፈጽሙ ሳች በዚህ ምክንያት መከራ ይደርስባቸዋል፡፡ ጳውሎስ ጢሞቴዎስ እና የእርሱ ወዳጆች የስህተት ትምህርት በማመን እና የተሳሳተ ነገር በማድረግ መከራ እንዲያገኛቸው አይፈልግም፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያሉ ወንዶችን፣ ሴቶችን፣ መበልቶች እና ወጣት ሴቶችን በምን ዓይነት መንገድ ማስተናገድ እንዳለባት መናገሩን ቀጥሏል፡፡ አጠቃላይ መረጃ: ጳውሎስ እነዚህ ትዕዛዛት የሰጠው ጢሞቴዎስ ለተባለ አንድ ሰው ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ “አንተ” የሚለው ቃል የተገለጸው በነጠላ ቁጥር ነው፡፤ ሽማግሌውን አትገስጸው "በሽማግሌ ላይ ጠንከር ያለ ቃል አትናገር" ይሁን እንጂ አባት እንደሚሆን ቆጥረህ አበረታታ "ነገር ግን አባትህ ሊሆን እንደሚችል በማሰብ አበረታታው" ከአክብሮት ጋር ወጣት ወንዶችንም ወንድሞችህ እንደሚሆኑ በማሰብ አበረታታቸው "ወጣት ወንዶችንም ወንድሞችህ ሊሆኑ እንደሚችሉ በማሰብ አበረታታቸው" ወይም "ወጣት ወንዶችን ልክ ወንድምህን በሚትንከባከብበት መንገድ ተንከባከባቸው፣" በሰላማዊ መንገድ፡፡ አሮጊት ሴቶችን እንደ እናት አበረታቷቸው "አሮጊት ሴቶችን ልክ እንደ እንናታችሁ ተንከቧከቧቸው" ወይም "አሮጊት ሴቶችን ልጅ እንደ እናራችሁ ተንከቧከቧቸው" ወጣት ሴቶችን ልጅ እንደ እህታችሁ "ወጣት ሴቶችን ልክ እህቶቻችሁን በምትቀርቡበት መንገድ ቅረቧቸው" ወይም "ለወጣት ሴቶችን ልክ ለእህቶቻችሁን የሚታደርጉትን እንክብካቤ አድርጉላቸው" በንጽሕና ሁሉ "በንጹህ ሀሳቦች እና ተግባራት" ወይም "በቅዱስ መንገድ"
ክብር "አክብሯቸው እንዲሁም አስፈላጊውን ነገር ስጧቸው" ባልቴቶች፣ እውነተኛ ባልቴቶች "ባልቴቶች፣ በእርግጥም ባልቴት ለሆኑ" ወይም "ባልቴቶች፣ ማንም የሚያስፈልጋቸው የማያቀርብላቸው ባልቴቶች" ነገር ግን አንድት ባልቴት "ይሁን እንጂ ባልቴቷ" ልጆች "የእርሷ ልጆችን የሚሆኑ ካሏት" ወይም "እናቴ ብለው የሚጠሯት ልጆች ካሏት" የልጅ ልጆች "የእርሷ የልጅ ልጅ ናቸው የሚትላቸው ካሏት" ወይም "እናቴ ወይም አያቴ ብለው የሚጠሯት ካላት" በመጀመሪያ ለእነርሱ ፍቀዱላቸው በመጀመሪያ ደረጃ እነርሱ . . . ማድረግ ይኖርባቸዋል" ወይም "እነርሱ . . . ለማደረግ ቅድሚያ መስጠት ይኖርባቸዋል" አክብሮትን መስጠትን ተማር "ሃይማኖተኛ መሆናቸው ይታይ" ወይም "እግዚአብሔር መምሰላቸው ያሳዩ" ወይም "ሃይማኖታቸውን ያሳዩ" ወይም "ኃላፊነታቸውን መወጣትን ይለማመዱ" በገዛ ቤታቸው ውስጥ "ለራሳቸው ቤተሰብ" ወይም "በቤታቸው ውስጥ ለሚኖሩት ሰዎች" እንዲሁም ለወላጆቻቸው ብድራታቸውን ይክፈሉ "ለወላጆቻቸው መልሰው መክፈል ይችሉ ዘንድ" ወይም "ወላጆቻቸው በሰጧቸው መልካም ነገሮች ፈንታ እነርሱ ለወላጆቻቸው መልካም ነገርን ማድረግ ይችሉ ዘንድ" ምክንያቱ ይህ እግዚአብሔርን የሚያስደስት ነው "እነዚህ ነገሮች ስያደርጉ እግዚአብሔር በዚህ ደስ ይለዋል" ወይም "ይህ የማክበር ተግባር እግዚአብሔርን የሚስደስት ነው"
ይሁን እንጂ እውነተኛዋ በልታቴ ማንም የላትም
"ይሁን እንጂ እውነተኛ ባልቴት የሆነች ሴት የሚያግዛት ቤተሰብ የላትም"
ሁል ጊዜ በጥያቄ እና በጸሎት በእርሱ ፊት ትቀርባለች
"በእግዚአብሔር ፊት ጥያቄዎቿን እና ጸሎቶቿን ይዛ ዘወትር ትቀርባለች"
ጥያቄዎቿን እና ጸሎቷን
እነዚህ ሁለት ቃላት ትርጉማቸው በመሠረቱ ተመሳሳይ ነው፡፡ እነዚህ ቃላት ጳውሎስ በዚህ ሥፍራ ላይ የተጠቀማቸው ባልቴቷ ምን ያህል እንደሚትጸልይ አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡
ቀን እና ሌሊት
አማራጭ ትርጉም፡ “ሁል ጊዜ”፡፡
ይሁን እንጂ
"ነገር ግን"
ሞተ
የዚህ ምሳሌያዊ ንግግር ትርጉሙ ለእግዚአብሔር መልስ ለመስጠት አትችልም የሚል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ልክ እንደ ሞተ ሰው ለእግዚአብሔር መልስ አትሰጥም፡፡
ሕያው
ይህ ሥጋዊ ሕይወትን ያመለክታል፡፡
እንዲሁም እነዚህን ነገሮች ስበክ "በተጨማሪም እነዚህን ነገሮች ስበክ" ወይም "በተጨማሪም እነዚህን ነገሮች በሥልጣን አስተምር፡፡" ጡሞቴዎስ ራሱ የጳውሎስን ቃላት መታዘዝ ነበረበት—እንደሁም ሌሎችም የጳውሎስን ቃላት እንዲታዘዙ ማዘዝ አለበት፡፡ ያለነቀፋ መሆን ይችሉ ዘንድ "ማንም በእነርሱ ላይ ስህተት ማግኘት እዳይችል፡፡" አማራጭ ትርጉሞች "እርሱ" 1) "እነዚህ ባልቴቶች እና ቤተሰቦቻቸው" (UDB) ወይም 2) "ቤተ ክርስቲያን፡፡" በዚህ ሥፍራ ላይ የዐረፍተ ነገሩን ባለቤት “እነርሱ” በሚለው መተው መልካም ሳሆን አይቀርም፡፡ ለራሱ ዘመዶች አስፈላጊውን ነገር የማያቀርብ ሰው "ዘመዶቹ የሚያስፈልጋቸውን ነገር የማይሰጣቸው ሰው" ወይም "የገዛ ዘመዱን የማይረዳ ሰው" ለሀዛ ቤተሰቦቹ "ለቤተሰቡ ሁሉ" ወይም "በቤቱ ውስጥ ላሉት ሰዎች" የራሱ የሆኑት በተሰቦች "ለቤተሰቦቹ" ወይም "በቤቱ ውስጥ የሚኖሩት ቤተሰቦቹ ለሆኑት ሰዎች" እምነትን ክዷል "የሚያደርገው ነገር ሃይማቱን የካደ ያስመስለዋል" ወይም "የሚያደርጋቸው ነገሮች እኛ ከምናምናቸው ነገሮች ተቃራኒ የሆኑትን ነው" ወይም "ቀድሞ ከሚያምናቸው ነገሮች ወደ ኋላ ተመልሷል" ከማያምኑትም የከፋ ነው "ይህ ሰው በኢየሱስ ከማያምኑት ሰዎች ይልቅ የከፋ ነው፡፡" በኢየሱስ የማያምኑት ሰዎች እንኳ የገዛ ቤተሰቦቻቸውን ይንከባከባሉ፤ ስለዚህም ከአማኞች ደግም ከእነዚህ ይልቅ ምን ያኸል ማድረግ ይጠበቃል!
ባልቴቶች ተብሎ የተመዘገቡት ይህ የሚያየው በጽሑፍም ይሁን ወይም አይሁን የባልቴቶች ስም ዝርዝርዝ ታውቋል ማለት ነው፡፡ ቤተክርስያንም ለእነዚህ ሴቶች የሚያስፈልገውን እንደ መጠለያ፣ ልብስ እና ምግብ ማቅረብ ይኖርባታል እንዲሁም እነዚህ ሴቶች ቤተ ክርስቲያንን ለማገልገል ራሳቸውን መስጠት ይጠበቅባቸዋል፡፡ ከስልዳ አመት በታች ያልሆነች ከስልሳ ዓመት በታች የሆነች ባልቴት ሴት እንደገና ማግባት ትችላለች ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን አስፈላጊውን ሁሉ እንክብካቤ ማድረግ ያለባት ከስልሳ ዓመት በላይ ለሆኑ ባልቴት ሴቶች ነው፡፡ የአንዲት ምስት ባል "ለባሏ ታማኝ የሆነች ሴት" በመልካም ተግባሮቿ የሚትታወቅ ልትሆን ይገባል ይህንንተከትሎ የሚመጡት ሀረጋት ሴትቱ ልትታወቅባቸው የሚገቡ መልካም ተግባራት ምን ምን ልመስሉ እንደሚችሉ ምሳሌ ይሆናል፡፡ እግር ማጠብ "ይህ እገዛ ለማደረግ የተለመደ ሥራ ነው፡፡" በጭቃ እና አቧራ ውስጥ ስራመዱ የቆዩ ሰዎችን እግር ማጠብ ሌሎች ሰዎች የሚያስፈልጋቸውን ነገር የማድረግ እና ሕይወት ይበልጥ ተወዳጅ እንዲሆን የማድረግ ምሳሌ ነው፡፡ አማኞች "የእግዚአብሔር ቅዱስ ሕዝብ" መልካም ስራን ሁሉ የሚከታተሉ "is known for doing good works"
ይሁን እንጂ ወጣት ባልቴቶችን በዚህ ውስጥ ማካተት የለባችሁም "በዚህ የባልቴቶች ዝርዝር ውስጥ ወጣት ሴቶችን ማካተት የለባችሁም፡፡" ዝርዝሩ በውስጡ መያዝ ያለበት ቤተ ክርስቲያን ልታግዛቸው የሚገቡ ዕድሜያቸው ስልሳ እና ከስልሳ በላይ የሆኑ ባልቴቶችን ብቻ ነው፡፡ ክርስቶስን በሚቃወም አካላዊ ፍላጎች ይሸነፋሉ፡፡ "በፍተወት መሻት ምክንያት ከክርስቶስ ይርቃሉ" ወይም "መንፈሳዊ መሰጠታቸውን ከስሜታዊ መሻታቸው የተነሣ ይተውታል" የመጀመሪያውን መሰጠታቸውን ይተውታል "የመጀመሪያ መሰጣቸውን አይጠብቁም" ወይም "አስቀድመው እንደሚያደርጉ ቃል የገቡትን ነገር አይፈጽሚም" ቃል መግባት የባልቴቶቹ ስምምነት ቤተ ክርስቲያን የሚያስፈልጋቸውን ነገሮች የሚታሟላ ከሆነ ቤተ ክርስቲያንን ለማገልግል ነው፡፡ ሐሜተኞች እነዚህ ስለ ሰዎች የግል ሕይወት ለሌሎች ሰዎች የሚወሩ ሰዎች ናቸው፡፡ ጣልቃ በመግባት እነዚህ በሌሎች ሰዎች ሕይወት ውስጥ ጣልቃ የሚገቡ ሰዎች ናቸው፡፡ መናገር የማይገባቸው ነገር "ለማንሳት እንኳ ተገቢ ያልሆኑ ነገሮችን"
እኛን ለመክሰስ “እኛ” ለሚለው ቃል አማራጭ ትርጉሞች 1) ወጣት ሴቶች ወይም 2) ሐዋሪያው ጳውሎስን እና ወጣት ሴቶችን በበላይነት የሚያስተዳድሩ ሽማግሌዎች ወይም 3) ከወጣት ሴቶቹ ጋር አብረው የተቆጠሩት ሁሉም ክርስትያን አማኞች፡፡ አንዳንዶች ሰይጣንን እንዲከተሉ ፈቀቅ ብለዋልና። "ሴጣንን ለመከተል ከክርስቶስ መንገድ ፈቀቅ ብለዋልና፡፡ ዬትኛዋም አማኝ ሴት "ዬትኛዋም ክርስትያን ሴት" ወይም "በክርስቶስ የሚታምን ዬትኛዋም ሴት" ባልቴቶች ያሏቸው "በዘመዶቿ መካከል ባልቴት ያላት" እውተኛ ባልቴቶች "የሚያግዛቸው ማንም ሰው ያሌላቸው ሴቶች"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: እንደገና ጳውሎስ ሽማግሌዎች (ኤጵስ ቆጳሳት)ን እንዴት መንከባከብ እንደሚገባ ይናራል፡፡ . . . እንደሚገባቸው ቁጠሩ አማራጭ ትርጉም: "አማኝ የሆናችሁ ሁላችሁ . . . ቁጠሩ፡፡" እጥፍ ክብር አማራጭ ትርጉሞች 1) "ሁለቱንም ዓይነት ክብርለ አክብሮት እና ደሞዝ" ወይም 2) "ከሌሎች ሰዎች ይልቅ አክብሮት፡፡" በመስበክና በማስተማር የሚደክሙት፥ "የእግዚአብሔርን ቃል የሚሰብኩ እና የሚያስተምሩት" የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር ማሰሪያ በበሬ አፍ ላይ የሚታሰር ሲሆን በሬው ሥራውን በሚሠራበት ወቅት እንዳይበላ ያደርገዋል፡፡ በሬ እንደ ላም ያለ ትልቅ እንስሳ ነው፡፡ ሰብል ማበራየት እህሉን ከገለባው ለመለየጥ በታጨደ ሰብል ላይ መራመድ ወይም ከባድ ዕቃ ማንከባለል ነው፡፡ በሬዎች በሚያበራዩበት ወቅት ከገለባው እንዲበሉ ይፈቀድላቸዋል፡፡ ይገባዋል "ይገባዋል
መቀበል "ማድመጥ" ወይም "መቀበል" ሁለት ወይም ሦስት "ቢያንስ ሁለት" ወይም "ሁለት ወይም ከዚያ በላይ" መገሠጽ "ገሰጸ" ወይም "አስተካከለ" ኃጢአተኞች ይህ ማንም እግዚአብሔር የማይታዘዝ ወይም የማያስደስትን ሥራን የሚሠራ ሰውን ያመለክታል፡፡ ይህ ምናልባት ያደረገውን ነገር ማንም ሰው ላያውቀው ይችላል፡፡ በሁሉም ፊት "ማንም ሰው በሚመለከተው ሥፍራ" ሌሎች ሰዎች ይፈሩ ዘንድ "ሌሎች ሰዎች ኃጢአትን ይፈሩ ዘንድ"
አንተ ጳውሎስ ለአንድ ሰው፣ ለጢሞቴዎስ በመነናገር ላይ ሲሆን በዚህ ሥፍራ ላይ “አንተ” የሚለው ቃል የተገለጸው በነጠላ ቁጥር ነው፡፡ አስቀድሞ የተሰጠ ፍርድ "አስቀድሞ የተሰጠ ፍርድ" ወይም "ሁሉም ሰው በራሱ በኩል ስለተፈጠረው ነገር የሚናረውን ነገር ሳታደምጥ ውሳኔ መስጠት፡፡" ጢሞቴዎስ እውነታው ምን እንደሆነ ማድመጥ ከዚያም የራሱን ፍርድ መስጠት ይጠበቅበታል፡፡ ከአድሎ ውጪ "ለሚትወደው ሰው ማዘንበል" ወይም "በወዳጅነት መሠረት፡፡" ጢሞቴዎስ ፍርድን መስጠት ያለበት በሁኔታው ውስጥ የተሳተፉት እነማን ናቸው በሚል መሥፈረት ሳይሆን በእውነት መሠረት ላይ በመሆን ነው፡፡ እጅ በመጫን ይህ አንድ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች በሰዎች ላይ እጃቸውን ጭነው ወደ እግዚአብሔር በመጸለይ ይሀህ ሰው እግዚብሔርን በሚያስደስት መንገድ ማገልገል እንዲችለል እግዚአብሔር ያስችለው ዘንድ የሚጸልዩበት ሥርዓት ነው፡፡ የሌላ ሰው ኃጢትን መካፈል "በሌላ ሰው ኃጢአት ውስጥ መካፈል፡፡" የዚህ አማራጭ ትርጉሞች እነዚህ ናቸው 1) ጢሞቴዎስ አንድ ኃጢአት እንደሠራ የሚታወቅ ሰውን የቤተ ክርስቲያን ሠራተኛ እንዲሆን ከመረጠ እግዚብሔር በዚህ ሰው ኃጢአት ጢሞቴዎስን ተጠያቁ ያደርገዋል፡፡ ወይም 2) ሌሎች ሰዎች ስያደርጉ የተመለከተውን ኃጢአት ጢሞቴዎስ እርሱ ማድረግ የለበትም፡፡
አጠቃላይ መረጃ: በቁጥር 23 ላይ ለጢሞቴዎስ የተሰጠ የግል ማሳሰቢያ የገባ ይመስላል፡፡ ከዚያም በቁጥር 24 ላይ ጳውሎስ በቁጥር 22 ላይ መናገር የጀመረውን ነገር ይቀጥላል፡፡ ከእንግዲህ ወዲህ ውሃ መጠጣት የለብህም ወይም "ውሃ መጠጣት መቆም ይርብሃል፣" ውሃ ብቻ የሚጠጣ ሰው (UDB)፡፡ ጳውሎስ ውሃ መጠጣትን ሙሉ ለሙሉ ፈጽሞ አልከለከለም፡፡ ይሁን እንጂ ጳውሎስ ለጡሞቴዎስ የሰጠው አስተያየት ወይንን እንደ የሕክምና መዲሃኒት ይጠቀመው ዘንድ ነው፡፡ በዚያ አከባቢ የሚገኘው ውሃ ብዙ ጊዜ በሽታን ያስከትል ነበርና፡፡ ወደ ፍድ ከእነርሱ በፊት ይሄዳል "ኃጢአታቸው ከእርሱ ፊት ለፍርድ ይሄዳል፡፡" እነዚህ አማራጭ ትርጉሞች ናቸው 1) ኃጢአታቸው የሚያሳየው ይህ ሰው እንደ ከዚህ በፊቱ ሁሉ እንደሆነ በመሆኑ ቤተ ክርስቲያን ይህ ሰው ምንም እንኳ የቤተ ክርስቲያን መሪ ቢሆንም ልትፈርድበት እንደሚገባ ነው፡፡ወይም ወይም 2) ኃጢአታቸው እንደሚያሳየው ሰውዬው እንደ ከዚህ ቀደሙ በመሆኑ ምንያት ሰውዬው ጥፋተኝነቱ ይረጋገጥም አይረጋገጥም ቤተ ክርስቲያን ግን ውሳኔ ማስተላለፍ ይኖርባቸዋል፡፡ ወይም 3) ኃጢአታቸው የተረጋገጠ በመሆኑ እግዚአብሔር አሁን ይፈርድባቸዋል፡፡ ኋላ ላይ ሌሎች ይከተሏቸዋል "ይሁን እንጂ አንዳንድ ኃጢአቶች እነዚህን ሰዎች ይከተሏቸዋል፡፡" አማራጭ ትርጉሞች 1) እስከ በኋላ ድረስ አንዳንድ ኃጢአቶችን ጢሞቴዎስ አያውቃቸውም ወይም 2) አንዳንድ ኃጢአቶችን ቤተ ክርስቲያን እስከ በኋላ ድረስ አታውቃቸውም፣ ወይም 3) አንዳንድ ኃጢአቶች እግዚአብሔር እስከ መጨረሻው ፍርድ ድረስ አይፈርድባቸዋም፡፡ መልካም በዚህ ሥፍራ ላይ “መልካም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከእግዚብሔር ባሕርይ፣ ዓላማዎች እና ፈቃድ ጋር የሚስማማውን ነው፡፡ ሌሎቹም ቢሆኑ መሸሸግ አይችሉም አማራጭ ትርጉሞች፡ "ሌሎች መልካም ሥራዎችም ቢሆኑ ለወደፊት ይታወቃሉ"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ለባሮቸ እና ለጌቶቻቸው አንዳንድ ልዩ መመሪያዎችን መስጠቱትን ቀጥኮ እንዴት እግዚብሔር በመመስል መኖር እንደሚቻል መመሪያን ይሰጣል፡፡ ከቀንበር በታች ያሉቱ ባሪያዎች ይህ ባሪያን እንደ በሬ የሚመስል በመሆኑ በዚህ መልኩ ልተረጎም ይችላል፡፡ ይህንን ምሳሌያዊ ንግግር ለመተርጎም አስቸጋሪ ሊሆን ከቻለ ሳይተረጎም ሊያልፍ ይችላል፡፡ ይህ ክርስቲያን መሆንን በሚያለክት ምሳሌያዊ ንግግር ሊተረጎም ይችላል፡፡ የእግዚአብሔር ስም እና ነትምህርቱ ይሰደባል "ከቤተ ክርስቲያን ውጪ ያሉ ሰዎች ስለ እግዚአብሔር ስም እና ትምህርቱ አክብሮት ይናገሩ ዘንድ"
አንድ ሰው ካስተማረ "ይህንን የሚያስተምር ማንኛውም ሰው" ወይም "ይህንን የሚያስተምሩ ሰዎች፡፡" “የተለያዩ” ነገሮቸን የሚያስተምሩ ሰዎች እንዳሉ ጳውሎስ ታሳቢ ያደርጋል፡፡ የሆነ ሰው . . . እርሱ . . . እርሱ UDB ብዙ ቁጥር አመላካች ይጠቀማል "እንዳንድ ሰዎች . . . እንዲህ ያሉ ሰዎች . . . እነርሱ"፤ “የሚያስተምረው” “ማንኛውም ሰው” ወንድ ወይም ሴት፣ አንድ ሰው ወይም ብዙ ሰዎች፡፡ እነዚህ አማራጭ ትርጉሞች ሊያሳይ የሚችልን ቃል በቋንቋችሁ ካለ ተጠቀሙበት፡፡ በጭቅጭቅ ታሟል "ማድረግ የሚፈልገው ነገር ሁሉ መከራከር ነው" ወይም "ክርክረን ይፈልጋሉ፡፡" እንዲህ ያሉ ሰዎች ክርክር ራሱን ይፈልጉታል እና መስማመማት የማይችሉበትን መንገድ ይፈልጋሉ፡፡ ቅንአት "ሌሎች ሰዎች ያላቸውን ነገር ለማግኘት ይፈልጋሉ" ክርክር "በአማኞች መካከል ያለ ክርክር" ስድብ "ሰዎች በሐሰት ስለ ሌሎች ሰዎች መጥፎ ነገርን ይናገራሉ" ክፉ ጥርጣረተ ከእነርሱ ጋር የማይስማማ ማንኛውም ሰው በእነርሱ ላይ ክፉ ነገር ለማድረግ እየሞከረ እንደሆነ መናገር፡፡ ከሰዎች ጋር ሁል ጊዜ መጣላት "ከሁሉም ሰዎች ጋር መጣላት" የበሰበሰ አእምሮ "በመጥፎ ሀሳቦች ፈጽሞ የተበላሸ አእምሮ"
ትልቅ ትርፍ ነው "ትልቅ ትርፍን ያስገኛል" ወይም "ለእኛ ብዙ መልካም ነገርን ያደርጋል" ወደ ዓለም ምንም ነገር አላመጣም "ስወለድ ወደ ዓለም ምንም ነገር ይዞ አልመጣም" እንዲሁም ምንም ወስደነው የሚንሄደው ነገር የለም "እንዲሁም ስንሞት ከዓለም ይዘነው የሚንሄደው ነገር የለም" ይህን እናድረግ "ይህንን ማድረግ አለብን"
እንዳንወድቅ ይህ አንድ ሰው ሕይወቱን ወይም በአእምሮው የማሰብ ሂደቱን ማጣቱን የሚያመለክት ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ በፈተና እንዳይወድቅ "መቋቋም ከሚችለው በላይ ወደ ሆነ ፈተና እንዳይገባ" በወጥመድ ተይዞ . . . እንዳይወድቅ "በመጥመድ እንዳይያዝ፡፡" ለራስ ጥቅም መሥራት አለመቻልን እና ጉዳት የሚያደርሱ ሰዎችን በመቃወም መሥራት አለመቻልን የሚያመለክት ምሳሌ ነው፡፡ በብዙ ሙኝነት በሞላባቸው እና ጉዳት በሚያደርሱ መሻት ውስጥ መውደቅ "ሞኝነት በሞላባቸው እና ጉዳት በሚያደርሱ ፍለጎቶች ቁጥጥር ሥር መሆን" ሰዎችን እንዲሰምጡ ማድረግ "ሰዎችን እንዲሠርጉ ወደ ታች መጎተት" ገንዘብን መውደድ የክፋት ሁሉ ሥር ስለሆነ "ገንዘብን መውደድ የክፋት ሁሉ ሥር በመሆኑ ምክንያት" ለሚሹት ሰዎች "ገንዘብን ለሚሹ ሰዎች" ከእምነት ፈቀቅ ብለዋል "የእውነትን መንገድ ትተው ሄደዋል" ወይም "በእውነት ማመን ትተዋል" በብዙ ሥቃይ ራሳቸውን ወጉ። ይህ ምሳሌያዊ ንግግር ኃዘንን ከብላዋ ወየም ከጦር ጋር በማነጻጸር ያስቀምጣል፡፡
የእግዚአብሔር ሰው "የእግዚብሔር አገልጋይ" ወይም "የእግዚአብሔር የሆነ ሰው" ከእነዚህ ነገሮቸ ራቅ "እነዚህ ነገሮች አንተን ለመጉዳት እንደሚችሉ ነገሮች በማድረግ ከእነርሱ ራቅ፡፡" የዚህ ነገር አማራጭ ተትርጉሞቹ 1) “ገንዘብን መውደድ" ፈልግ "ተከተ" ወይም "ተከታተል" ወይም "ይህን ለማድረግ የሚትችለውን አድርግ" መልካምን ገድል ተጋደል...አጥብቀህ ያዝ...ሕይወት አንዳንዶች ይህንን ከክፍል የእስፖርታዊ ውድድር ጋር ተነጻጽሮ የቀረበ ምሳሌያዊ ንግግር አድርገው ይመለከቱታል፡፡ በዚህ ውድድር ውስጥም አሸናፊው ሽልማቱን “ለመያዝ” “ይጋደላል”፡፡ መያዝ . . . ሕይወት አንዳንዶች ይህንን ምሳሌያዊ ንግግር “መለካም ገድልን ተጋደል” ለሚለው ሌላ አማራጭ ንግግር እንደሆነ ይረዱታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ሕይወትን ለማግኘት የሚታደርገውን ነገር ሁሉ አድርግ" ምስክርነት ስጥ "ምስክርነት ስጥ" ወይም "መስክር" በፊት "በመገኘቱ ውስጥ" መልካም የሆነውን ነገር "የሚታምነውን ነገር"
በእግዚአብሔር ፊት "በእግዚብሔር መገኘት ውስጥ" ወይም "እግዚብሔር ምስክርህ ሆኖ" በክርስቶስ ፊት "በክርስቶስ መገኘት ፊት" ወይም "ክርስቶስ ምስክርህ ሆኖ" በጴንጤናዊው ጵላጦስ ፊት "በጴንጤናዊው ጵላጦስ ፊት" ከነቀፋ ውጪ የዚህ አማራጭ ትርጉሞች የሆኑት 1) እግዚአብሔር በጢሞቴዎስ ላይ ምንም ስሕተት አያገኝበትም (UDB) ወይም 2) ሌሎች ሰዎች በጢሞቴዎስ ላይ ምንም ስሕተት አያገኙበትም፡፡ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ "ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እስከሚገለጥበት ቀን ድረስ"
በትክክለኛው ሰዓት "በትክክለኛው ጊዜ" (UDB) በተዘጋጀ "በተወሰነ" ወይም "በተመረጠ" የተባረከው "ሁሉንም በረከቶች በራሱ የያዘው" ወይም "ሁሉንም በረከቶች የሚሰጠው እግዚአብሔር፡፡" ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስን እንዲገለጥ የሚያደርገው እግዚአብሔር አባትን ነው፡፡
እርግጠኞች ያልሆኑ ባለጠጎች "ባለ ጠጎች የሆኑት የትዕቢትን ነገር እንዳያስቡ፡፡" በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ የሚያመለከተው ቁሳዊ የሆነ ነገር ነው፡፡ እውነተኛ ባለጠግነት "በእውነተኛ መንገድ ደስተኞች እንድንሆን የሚያደርገው፡፡" በዚህ ስፍራ ላይ ይህ የሚያመለክተው ቁሳዊ ነገር የሚያለክት ነው ይሁን እንጂ ሰዎች በቁሳዊ ነገሮች አማካኝነት ለማግኘት የሚጥሯቸውን ፍቅርን ሐሴትን እና ሰላምን የሚወክል ነው፡፡ በመልካም ሥራ ባለጠጎች ሁኔ "ሌሎችን በተለያዩ መንገዶች በማገዝ አገልግሉ፡፡" ቤተ ክርስቲያንንም መገንባት መሠረት ቤት በመሥራት ሂደት ውስጥ ልሠራ የሚገባው የመጀመሪያው ክፍል፡፡ ይህ የመጀመሪያው “እውነተኛ ባለጠግነት” መገለጫ ምሳሌ ነው እንዲሁም እግዚአብሔር ለለእርሱ ሕዝብ ለዘላለም የሚሰጠው “የእውነተኛ ሕይወት” ጅማሬ ነው፡፡ እውነተኛውን ሕይወት ያዝ ይህ በ 1TI 6:12 ላይ የተገለጸውን የእስፖርት ውድድር አሸናፊ የሚይዘውን ሽልማት የሚያሳይ ምሳሌያዊ ንግግርን የሚያሳይ ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ “ሽልማት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሕይወትን ነው፡፡
ኖት የለውም።
ጳውሎስ "ከጳውስ" ወይም "እኔ ጳውሎስ ይህንን ደብዳቤ ጻፍኩላችሁ" በእግዚአብሔር ፈቃድ አማካኝነት "ከእግዚብሔር ፈቃድ የተነሣ" ወይም "እግዚአብሔር ይህንን ነገር በመፈለጉ ምክንያት፡፡" ጳውሎስ ሐዋርያ የሆነው እግዚአብሔር ጳውሎስ ሐዋርያ እንዲሆን በመፈለጉ እንጂ ሰዎች ሐዋርያ እንዲሆ ስለመረጡት አይደለም፡፡ እንደ አማራጭ ትርጉሞች፡ 1) "ከ ጋር በመስማማት" ትርጉሙም እግዚአብሐየር ለኢየሱስ በገባው ቃለል መሠረት ኢየሱስ ሕይወትን ይሰጣል እንዲሁም ጳውሎስን ሐዋርያ አድርጓል ወይም 2) "ለዚህ ዓላማ ሲባል፣" ትርጉሙም እግዚአብሔር ጳውሎስን የሾመበጽ ምክንያት ጳውሎስ በኢየሱስ በኩል የሚገኘውን ሕይወት ለሌሎች ሰዎች ይናገር ዘንድ ነው፡፡ በኢየሱስ ክርስቶስ ውስጥ የሚገኘውን የሕይወት ተስፋ "በክርስቶስ ኢየሱስ የሆኑ ሰዎች ሕያዋን እንደሚሆኑ እግዚአብሔር የተስፋ ቃልን ሰጥቷል፡፡" የተወድህ ልጄ ሆይ "ውድ ልጄ ሆይ" ወይም "የተወደድከው ልጄ ሆይ" ወይም "የሚወድህ ልጄ ሆይ፡፡" ጢሞቴዎስ ወደ ክርስቶስ የመጣው በጳውሎስ አማካኝነት ነው ስለዚህም ጳውሎስ ጢሞቴዎስን ልክ እንደ ገዛ ልጁ አድርጎ ይመለከተው ነበር፡፡ ጸጋ፣ ምህረት እና ሰላም ከ . . . "ጸጋ፣ ምህረት እና ሰላም ለእናነት ከ . . . ዘንድ ይሁንላችሁ" ወይም "ከውስጥ መልካምነትን፣ ምህረትን እና ሰላምን ከ . . . ዘንድ ይሁንላችሁ" እግዚአብሔር አባት "አባታችን የሆነው እግዚአብሔር" እናም ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ "እንዲሁም ጌታችን ከሆነው ከክርስቶስ ኢየሱስ ዘንድ"
ቀደምት አባቶቻችን እንዳገለገሉ እኔም አገለግላለሁ ጳውሎስ የሚያገለግለው ቀደምት አባቶቹ ያገለገሉትን እግዚአብሔርን ነው፡፡ “. . . እንደ ክርስትያን ኃላፊነትን የሚወጣው ከዚህ በፊት የኖሩት ቀደምት አባቶ ባደረጉት መልኩ ነው፡፡" በንጹሕ ሕልና "በንጹሕ ሕልና፡፡" በመጥፎ ሀሳብ የሚወዛገብ ሳይሆን ሁል ጊዜ ትክክለኛ ነገርን ለማድረግ ጥረት ያደርጋል፡፡ እኔ ሁል ጊዜ ስለ አንተ ሳስታውስ "ሁል ጊዜ ስለአንተ ሳስታውስ" ወይም 'ሁል ጊዜ ስለአንተ በማስታውስበት ወቅት" ምሽት እና አማራጭ ትርጉሞች 1) "በምሽት እና በቀን ስጸልይ" ወይም 2) "በቀን እና በሌልት አንተን ሳስታውስ ወይም 3) "በምሽት እና በዘን አንተን ለማየት ስጓጓ፡፡" አንተን ለማየት ስጓጓ "አንተን ለማየት ከፍተኛ ፍላጎት ስለላለኝ" እንባህን እያስታወስኩ "ያሳለፍከውን መከራ ሁሉ እያስታወስኩ" በደስታ እሞላለሁ "ከፍኛ ደስታም ይሰማኛል" ወይም "በጣም ደስ ይለኛል" ይህንን እያስታወስኩ "ይህንን ስላምስታውስ" ወይም "ይህንን ባስታወስኩ ቁጥር" ወይም "ይህን በማስታወሴ ምክንያት" እውነተኛውን እምነትህ "እውነተኛ የሆነውን እምነትህን" ወይም "ማስመሰል ያሌለበትን እምነትህን፡፡" ይህ እውነተኛ ወይም ምንም ውሸት ያሌለበትን እምነቱን የሚያመለክት ነው፡፡ እውነት...በመጀመሪያ በአያትህ ዘንድ የነበረውን . . . በአንተም ውስጥ ያለውን የጢሞቴዎስ ቅድመ አያት ለእግዚአብሔር የተሰጡ ነበሩ እናም ጳውሎስ የጢሞቴዎስን እምነት ከኤቱ እምነት ጋር ያነጻትራል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ጢሞቴዎስ በኃይል፣ በፍቅር እና በደቀ መዝሙርነት እንዲኖር ያበረታታዋል፡፡ በተጨማሪም በጳውሎስ መታሠር እንዳያፍር ምክንያቱም የጳውሎስ መከራ በክርስቶስ በማመኑ ምክንያት ነው፡፡ ይህ ምክንያት ነው "በዚህ ምክንያት" ወይም "በኢየሱስ ላይ ባለህ እውነተና እምነት የተነሣ" ወይም "በኢየሱስ ላይ እውነተኛ እምነት ስላለህ" አስታውስሃለሁ "እኔ አስታውስሃለሁ" ወይም "እንደገና እነግርሃለሁ" እጅ በመጫን በአንተ ውስጥ ያለውን የእግዚብሔር ስጦታ አነሳሳለሁ ጳውሎስ በጢሞቴዎስ ላይ እጆቹን በመጫን በእርሱ ላይ ያለውን መንፈስ ቅዱስ እና የመንፈስ ቅዱስ ስጦታን አረጋግጧል፡፡ ጳውሎስ እየነገረው ያለው ነገር ለክርስቶስ በሚሠራበት ወቅት እነዚህን የመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች “እንደገና እንቀሰቅስ” ወይም “እንዲያነቃቃ” ነው፡፡ የከሰል እሳትን ማራገብ ወይም ማቀጣጠል የሚለው ምስላዊ ገለጻ በጢሞቴዎስ የተዘነጉ ወይም በጢሞቴዎስ ጥቅም ላይ እየዋሉ ያልሆኑ መንፈሳዊ ስጦታዎቸን መቀስቀስን ያመለክታሉ፡፡ ለእግዚአብሔር "በእግዚአብሔር ምክንያት" እግዚአብሔር የፍርሃትን መንፈስ አልሰጠንም ጳውሎስ ከእግዚአብሔር ዘንድ መንፈስን ተቀብሏል፡፡ በጢሞቴዎስ ላይ እጆቹን በሚጭንበት ጊዜ በጢሞቴዎስ ላይ ተመሳሳይ መንፈስ ያርፍበታል፡፡ ይህ መንፈስ ደግሞ እግዚአብሔር ወይም ሌሎች ሰዎችን እንዲፈራ አያደርገውም፡፡ ራስን የመግዛት መንፈስ አማራጭ ተትርጉሞች “የእግዚአብሔር መንፈስ ራሳችን የመግዛት መንፈስን ይሰጠናል" (UDB) ወይም 2) "የእግዚአብሔር መንፈስ በተሳሳተ መንገድ የሚሄዱ ሰዎችን እንድናስተካክል ያደርገናል፡፡"
ስለዚህ በዚህ አትፈር "ስለዚህ አትፍራ" ወይም "ስለዚህ በፍርሃት አትሞላ" ለወንጌል መከራን ተቀበል ጳውሎስ ትክክል ባልሆነ መልኩ መከራን እየተቀበለ ያለው በወንጌል ምክንያት ነው፡፡ ስለዚህም ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ በተመሳሳይ መልኩ ለወንጌል መከራን ለመቀበል አትፍራ በማለት ይመክረዋል፡፡ እንደ እግዚአብሔር ኃይል "እግዚአብሔር እንዲያጠነክርህ ፍቀድለት" እንደ ሥራችን ሳይሆን "የምንድነው መልካም ራዎችን በሰራንበት መጠን አይደለም፡፡" ወይም "እግዚአብሔር ያዳነን በሠራነው መልካም ሥራ መሠረት አይደለም" ወይም "ምንም እንኳ መጥፎ ስራዎችን የሠራን ቢንሆንም እንኳ እግዚአብሔር አድኖናል" እኛን ያዳነን ማን ነው . . . በእቅዱ መሰረት "እግዚአብሔር እኛን ለማዳን አቅዶ ዘሁን አዳነን" ወይም "እግዚአብሔር እኛን ለማዳን ወስኗል እነንዲሁም እንዲሁም እንዴት እንደሚያድነን ወስኖ አሁን እኛን አዳነን" ወይም "እኛን ማን አዳነን...በዕቅዱ መሠረት" ጊዜ ከመጀመሩ በፊት "ምድር ከመፈጠሯ በፊት" ወይም "ጊዜ ከመፈጠሩ በፊትn" ጊዜ ይህ ዓለማትን የሚያመለክት ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ የእግዚብሔር ድነት በአዳኛችን ኢየሱስ ክርስቶስ መገለጠ ምክንያት ተገልጧል፡፡ "እግዚአብሔር እኛን እንዴት እንዳዳነን አዳናችን መስሑን በመግለጥ አሳይቶናል፡፡" ሞትን ያጠፋ "ሞት በእኛ ላይ የነረውን ኃይል የሰበረው" በወንጌል አማካኝነት ማብቂያ ያሌለውን ሕይወት ያመጣ "በወንጌል ስብከት አማካኝነት ማብቂ ስላሌለው ሕይወት ያስተማረ" እኔ ሰባኪ ሆኜ ተሾሙክ "መልዕከቱን እሰብክ ዘንድ እግዚአብሔር መረጠኝ"
በዚህ ምክንያት አማራጭ ትርጉም: "ሐዋሪያ በመሆኔ ምንክንያት" እኔም እራሴ በእነዚህ ነገሮች መከራ ይደርስብኛል ጳውሎስ በዚህ ሥፍራ እያመለከተ ያለው የሚደርስበት እስራት ነው፡፡ አምኛለሁ "አምኛለሁ" በዚያ ቀን አማራጭ ትርጉም 1) ጌታ ዳግም በሚመጣበት ቀን ወይም 2) እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ በምፈርድበት ቀን፡፡ ከእኔ የሰማኸውን የእምነት መመሪያ ጠብቅ "ያስተማርኩህን ትክክለኛ ትምህርት ጠብቅ" ወይም "ምን እና እንዴት ማተማር እንዳለብህ ለማወቅ የእኔን ቃላት እና የማስተማሪያ ዘዴ ተጠቀም" እነዚያ መልካም ነገሮችን ይህ ወንጌልን በትክክለኛ መልኩ የመስበክ ሥራን ያመለክታል፡፡ ጠብቀው ሰዎችን ሥራውን ሊቃወሙ ስለሚችሉ ጢሞቴዎ ነቅቶ መጠበቅ ይኖርበታል፣ እንዲሁም ይህን ተግራቸውን እንዲያቆሙ ለማድረግ መጣር ይኖርበታል እንዲሁም የሚናገረውን ነገር እንዳጠፉበት መጠበቅ አለበት፡፡ በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት "መንፈስ ቅዱስ እንዲታደረግ የሚነግርህን ነገር ሁሉ እና እርሱን ብቻ አድርግ"
ከእኔ ተለይተው ሄደዋል ስለታሠረ እና በወህኒ ቤት ስለተጣለ ትተውታል፡፡ በሰንሰለቴ አለፈረም ለሄኔሲፎሩ በጳውሎስ መታሠር አላፈረም ብዙ ጊዜም ወደ ወህኒ ቤት እየመጣ ይጠይቀው ነበረወ፡፡ “ሠንሠለት” የመታሠር ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ ምህረትን ያገኝ ዘንድ ሰጠው . . . በዚያ ቀን ጳውሎስ ለሄኔሲፎሩ ፍርድ ሳይሆን ምህረትን እንዲቀበል ይመኛል፡፡ 1) ጌታ ዳግመኛ በሚመጣበት ቀን ወይም 2) እግዚብሔር ሰዎችን ላይ በምፈርድት ቀን፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ የጢሞቴዎስን የክርስትና ሕይወት ከወታደር፣ ከገበሬ ሕይወት እና ከእስፖርተኛ ሕይወት ጋር በማነጻጸር ይጽፋል፡፡ በክርስቶስ ኢየሱስ ባለ ጸጋ በርታ አማራጭ ትርጉሞች 1) "እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት በሰጣችሁ ጸጋ አማካኝነት ያበርታችሁ" (UDB) ወይም 2) " በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት ብቻ የሚገኘው ጸጋን በማወቅ ራሳችሁን አበርቱ፣" ከብዙ ምስክሮች መካከል "የእኔ ቃላት እውነት ስለመሆናቸው ብዙ ሰዎች ምስክር ናቸው" ታማኝ "ታማኝ"
ከእኔ ጋር መከራን ተቀበል አማራጭ ትርጉም 1) "እኔ መከራን እንደሚቀበል መከራን ታገስ" (UDB) ወይም 2) "በእኔ ከራ ውስጥ ተካፈሉ" በራሱ ሕይወት ውስጥ የተዋጠ ወታደር ተገቢውን አገልግሎት መስጠት አይችልም "በሕይወቱ የእለት ተዕለት ተግባራት ውስጥ ብቁ ተሳታፊ የሆነ ወታደር ተገቢውን አገልግሎት መስጠት አይችልም" ወይም "ወታደሮች በግዳጅ ላይ ሲሆኑ ሰዎች በእለት ተዕለት ኑሮዋቸው በሚያደርት ነገር ሀሳባቸው አይሰረቅም፡፡" የክርስቶስ አገልጋዮች የሕይወት የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ለክርስቶስ እንዳይሠሩ ሀሳባቸውን ሊሰርቅ አይገባውም፡፡ እንዳይታነቅ ሌሎች ነገሮችን በመሥራታቸው ምክንያት ከማገልገል የሚከለክል ነገር በመረብ እንደመያዝ ነው፡፤ ከፍተኛ ባለስልጣን "ወታደር እንዲሆን የመለመለው ሰው" አንድ እስፖርተኛ . . . በሕጉ መሠረት ውድድሩን ካላካሄደ ሽልማትን አያገኝም የክርስቶስ አገልጋይ ክርስቶስ አድርጉ ያለውን ነገር ማድረግ ይጠበቅበታል፡፡ በሕጉ መሠረት ነገሮችን ማከናወን ካልቻለ ሽልማትን ማግኘት አይችልም አማራጭ ትርጉም: "አሸናፊ ሆኖ ሽልማትን ማግኘት የሚችለው በሕጉ መሠረት ውድድሩን ከፈጸመ ብቻ ነው" አይሸለምም "ሽልማቱን አያገኝም" በሕጉ መሠረት ካተወዳደረ "በሕጉ መሠረት ውድድሩን ካላጠናቀቀ" ወይም "ሕጉን በትክክል ካልተከተለ"
ጠንካራ ሠራተኛ የሆነው ገበሬም የሰብሉን ከሚበሉት የመጀመሪ ሊሆን ይገባዋል ይህ ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ የነገረው ሦስተናው ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ አንባቢያን አንድ መገንዘብ ያለባቸው ነገር የክርስቶስ አገልጋዮች ታታሪ ሠራተኞች መሆን አለባቸው፡፡ አሁን ስለሚናገረው ነገር አስቡ ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ ስእላዊ ምሳሌዎችን በመጠቀም ይነግረዋል ነገር ግን የእነዚህ ምስሎች ትርጉም ምን እንደሆነ ግን አይነግረውም፡፡ ስለ ክርስቶስ አገልጋየች አንዚህም ምሳሌዎች በመጠቀም ጳውሎስ እየተናገረ ያለው ምን እንደሆነ ጢሞቴዎስ ራሱ ፈልጎ እንዲያገኝ ይተወዋል፡፡ ለጌታ "በጌታ ምክንያት"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ ለክርስቶስ እንዴት መኖር እንደሚቻል፣ ለክርስቶስ እንዴት መከራን መቀበል እንደሚቻል እና ሌሎች ለክርስቶስ እንዴት መኖር እንዳለባቸው መመሪያዎችን ይሰጠዋል፡፡ በእኔ ወንጌል መልዕክት መሠረት "የእኔ ወንዴል መልዕክ እንደሚለው" እኔ መከራን የሚቀበልበት ምክንያት "እኔ መከራን የሚቀበልለት" በሠልሰለት የታሰርኩት "መታሠር" የእግዚአብሔር ቃል አይታሠርም "አይወሰንም" ወይም "አይታሠረም፡፡" አማራጭ ትርጉም: "ሙሉ ነጻነት አለው" ለተመረጡት ሰዎች "እግዚአብሔር ለመረጣቸው ሰዎች" ድነትን ያገኙ ዘንድ "ድነትን እንዲያገኙ" ከዘላለም ክብር ጋር "እግዚብሔርን ለዘላለም እያመሰገኑ" ወይም "ሰዎችን ወደ እግዚአብሔር ለዘላለም እያመለከቱ"
ይህ አባባል "እነዚህ ቃላት" ሞቷል በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል ያለው ትርጉም አንድ ለራሱ የሞተን ሰው ያመለክታል፡፡ ለራሱ መሻት ያልተገዛን ሰው ያመለክታል፡፡ እኛ ታማኞችን ካልሆንን "እኛ ብንወድቅ እንኳ" ወይም "እግዚአብሔር እንድናድረግ የሚፈልገው ነገር የሚናምነው ነገር ባናደርግ እንኳ" ራሱን ሊክድ ፈጽሞ አይቻለውም "እርሱ እንደ ባሕርይው ልፈጽም የግድ ነው" ወይም "ከእርሱ ባሕርይ ተቃራኒ የሆነ ነገርን ለማድረግ አይችልም"
እነርሱ አማራጭ ትርጉሞች: 1) "መምህራን" (UDB) ወይም 2) "የቤተ ክርስቲያን ሕዝቦች" በእግዚአብሔር ፊት "በእግዚአብሔር መገኘት ውስጥ" ወይም "እግዚአብሔር ይመለከትሃል እንዲሁም ይመለከታቸዋ፡፡" በቃላት አትጣሉ "በቃላት ትርጉም ላይ አትከራከሩ" ወይም "በቃላት ላይ አትጣሉ" ወይም "በቃላት ትርጉምልዩበት ለሌሎች ሰዎችን አትጉዱ" ምንም ትርፍ የለውም "ለማንም ምንም ጥቅም የለውም" ወይም "ጥቅም የለውም" ማበላሸት የሕንጻ ማፍረስ ምሳሌ ነው፡፡ ጥሉን የተመለከቱ ሰዎች የክርስትያኖችን መልዕክት ማክበር ያቆማሉ፡፡ የሚያደምጡ ሰዎች "የሚያደምጡ ሰዎች" ራስህን በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት ያላው ለማድረግ ትጋ "የማያሳፍርም ሠራተኛ ሆነህ፥ የተፈተነውን ራስህን ለእግዚአብሔር ልታቀርብ ትጋ።" እንደ ሠራተኛ "ልክ እንደ ሠራተኛ" ወይም "እንደ ሠራተኛ" በትክክለኛ መንገድ "በትክክል በማብራራት"
ቃሉ ልክ እንደ ጋንግሪን ይሠራጫል "የሚናገሩት ነገር ልክ እንደ በሽታ ይሰራጫል፡፡" ጋንግሪን በሰው ሰውነት ውስጥ በፍጥነት እንደሚሰራጭ እና አካሉን እንደሚያጠፋ ሁሉ እነዚህ ሰዎች የሚናገሩት ነገር ከሰው ወደ ሰው በቀላሉ በመሰራጨት የሰሙትን ሰዎች እምነት ላይ ጉዳት ያደርሳል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ቃላቸው በፍጥነት ይሰራጫል እንዲሁም ልክ እንደ ጋንግሪን ከፍተኛ ጉዳት ያሳድራል" ወይም "የሚሉትን ነገር ሰዎች በፍጥነት ይሰሙታል እንዲሁም በዚህ ንግግር ይጎዳሉ፡፡ ጋንግሪን የሞተ፣ የበሰበበሰ ሥጋ፡፡ ጋንግሪን በሰውነት ውስጥ እንዳይሰራጭ እና ሰውዬውን እዳይገድለው ማድረጊያ ብቸኛው መንገድ የተበከለውን የሰውነት ክፍል ቆርጦ መጣል ነው፡፡ ከእውነት ርቀዋል ይህ እነዚህን ትርጉሞች ሊኖሩት ይችላል 1) "ስለ እውነት ተሳስተዋል" ወይም "ስለ እውነት በስህተት ውስጥ ናቸው፣" ዒላዋን እንደ ሳተ ቀስት ወይም 2) "በእውነት ማመን አቁመዋል፡፡" ትንሳዔ ...ሆኗልd "እግዚአብሔር የሞቱ አማኞችን ወደ ዘላለማዊ ሕይወተ አስነስቷቸዋል" የአንዳንዶችን እምነት ይገለብጣሉ "የአንዳንድ አማኞቸን እምነት ጥርጣሬ ውስጥ ይጥላሉ" ወይም "አንዳንድ አማኞች ማመናቸውን እንዲያቆሙ በማሳመን"
የእግዚአብሔር መሠረት አማራጭ ትርጉሞች 1) "እግዚአብሔር ከመጀመሪያው አንስቶ የመሠረታት ቤተ ክርስቲያን" ወይም 2) "ስለ እግዚአብሔር ያለ እውነት" (UDB) ወይም 3) "የእግዚአብሔር ታማኝነት፡፡" የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ "በክርስቶስ እንደሚያምኑ የሚነገሩ ሰዎች" ከእምነት ተለይተው የወጡ አማራጭ ትርጉም 1) "ክፉ መሆንን ማቆም" ወይም 2) "ትክክለኛ ያልሆነ ነገር ማድረግን ማቆም፡፡" መሣሪያዎች ይህ ሰዎች ምግብ ዌም መጠጥ በውስጡ የሚያስቀምጡባቸውን ጎድጓዳ ሳህኖች፣ ሳህኖች እና ድስቶች መጠሪያነት የሚውል አጠቃላይ ቃል ነው፡፡ በቋንቋችሁ ከዚህ ጋር ተመሳሰይ የሆኑ አጠቃላይ ቃል ካሌለ ያለውን ተጠቀሙ፡፡ ይህ ለሰዎች በዚህ ሥፍራ ላይ ጥቅም ላይ የዋለ ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ ለክብር . . . ውርደት አማራጭ ትርጉሞች 1) "ልዩ ሁኔታዎች ...በተለመዱት ጊዜያት" (UDB) ወይም 2) "መልካም የሆኑ ሰዎች የሚያከናውኗቸው የተለያዩ ተግባራት...መልካም የሆኑ ሰዎች በድብቅ የሚያከናውነዋቻ ተግባራት፡፡" ራሱን ለውርደት ጥቅም ለላይ ከመዋል ያነጻል አማራጭ ትርጉሞች 1) "ራሱን ከወራዳ ሰዎች ይለያል" ወይም 2) "ራሱን ንጹሕ ያደርጋል፡፡" የተከበተ ዕቃ "በልዩ ሁኔታዎች ጠቃሚ የሆኑ" ወይም "መልካም ሰዎች በአደባባይ ለሚያደርጓቸው ነገሮች የሚጠቅሙ"
ሽሽ . . . ተከተል እነዚህ ምሳሌያዎ ንግግሮች የሚያመለክቱት በተቻለው ፍጥነት መሮጥን ነው፡፡ መሸሽ የሚያመለክተው ከሚጎዳ ነገር ማምለጥን ነው፤ መከታተለ ደግሞ መልካም የሆነ ነገር ለማግኘት የሚደረግ ጥረትን ያመለክታል፡፡ (ተመልከት:.) ከወጣትን መሻቶች ሽሽ ልክ ሰዎች ጥቃት ሊያደርስባቸው ከሚችል እንስሳት እንደሚሸሽ ሁሉ “ወጣቶችን ከሚፈታቱ ነገሮች ሽሽ"፡፡ በቋንቋችሁ “መሻት” የሚለው ቃል በስም ማስቀመጥ የማይቸል ከሆነ “ወጣቶች አዘውትረው ለማድረግ ከሚፈልጓቸው ነገሮች መሸሽ” በማለት መተርጎም ትችላላችሁ፡፡ ጽድቅን ተከታተሉ "ጽድቅን መፈለግ" ጋር አማራጭ ትርጉሞች 1) "ከ . . . ጋር" ትርጉሙ “ጽድቅን በመፈለግ ሂደት ውስጥ ከሌሎች ክርስቲያኖች ጋር በመተባበር" ወይም 2) "ከ . . . ጋር ሆናችሁ" ትርጉሙ “ከሌሎች ክርስቲያኖች ጋር ሰላም ለመሆን የሚትችሉትን ሁሉ አድርጉ፡፡" እነርሱ ወወደ ጌታ የሚጠሩት "ክርስትያኖች" ወይም "የጌታ ሰዎች ብለው ራሳቸውን የሚጠሩት ሰዎች" ከንጹሕ ልብ "በንጹሕ መነሻ ሀሳብ" ወይም "ለመልካም ምክንያቶች" የሞኝ እና ያላዋቂ ጥያቄዎችን የሞኝ እና የማያውቁ ሰዎችን ጥያቄዎችን መልስ አትስጥ" ሞኞች … ጥያቄዎች "ለእግዚአብሔር ምንም ክብር ያሌላቸው ዎች የሚጠይቋቸው ጥያቄዎች" የማያውቁ ሰዎች ጥያቄዎች "እውነትን ማወቅ የማይፈልጉ ሰዎች የሚጠይቋቸው ጥያቄዎች"
ትዕግስት "ታጋሽ" ወይም "ትሁት" ማስተማር "ማስተማሪ" ወይም "ትምህርት መስጠት" ወይም "ማስተካከል" ንሰሓ እንዲሰጣቸው "ከኃጢአታቸው እንዲመለሱ" ለእውነት እውቀት ሲባል "እውነትን ያውቁ ዘንድ" ወደ አእምሮዋቸው ይመለሱ ዘንድ "ከእንግዲህ ወዲህ ትክክለኛ ያልሆነ ነገርን እንዳያስቡ" ወይም "እንደገና ስለ እግዚአብሔር ማሰብ ይጀምሩ ዘንድ" የዳቢሎስ ወጥመድ ይህ ምሳሌያዊ ንግግር የሚያመለክተው በትክክለኛው መንገድ ሴጣንን እየተከተሉ ሳለ እግዚብሔትን የሚከተሉ ለሚመስላቸው ሰዎች ነው፡፡ ለእርሱ ፈቃድ ሲባል በእርሱ የተያዙ ሰዎች "የያዛቸው ሰዎች እና አሁን እርሱ የሚፈልገውን ነገር ሁሉ እንዲሠሩ የሚያደርጋቸው"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ በመጨረሻው ዘመን ሰዎች በእውነት ላይ ፊታቸውን እንደሚያዞሩ ጢሞቴዎስ እንዲያውቅ ፈልጓል እንዲሁም ስደት እንደሚመጣም እንዲያውቅ ፈልጓል ይሁን እንጂ በዚህ ሁሉ ውስጥ በእግዚአብሔር ቃል ላይ መደገፍ ይችላል፡፡ በአደገኛ ጊዜያት ይህ ክርስትያኖች አደገኛ ሁኔታ ውስጥ የሚሆኑባቸውን ቀናትን፣ ወራትን ወይም እንዲያውም ዓመታትን ሊያመለክት ይችላል፡፡ የእነርሱ ወዳጆች በዚህ ሥፍራ ላይ “ወዳጆች” የሚለው ቃል ትርጉሞ ወንድማዊ ፍቅር ወይም የጓደኛ ፍቅር ወይም የቤተሰብ አባላት ፍቅር ሊሆነ ይችላል፡ በተፈጥሮአዊ ሰው መካከል ያለ የጓደኛማቾች ወይም የዘመዳማቾች ፍቅርም ሊሆን ይችላል፡፡ ይህ ከእግዚአበብሔር ዘንድ የሚመታውን ዓይነት ፍቅር አይደለም፡፡ መመካት ስለ ራሱ በኩራት የሚናገር ሰው፡፡ ከተፈጥሮአዊ ፍቅር ውጪ "ቤተሰባቸውን የማይወዱ" የማይስማሙ "ከማንም ጋር የማይስማሙ" ወይም "ከመማንም ጋር በሰላም የማይኖሩ" ተሳዳበቢዎች "በሐሰት የሚከሱ" ተደባዳቢዎች "ግልፍተኞች" ወይም "ሌሎች ሰዎችን የሚጎዳ ነገር ብዙ ጊዜ የሚያደርጉ" መልካም ነገር የማይወዱ "መልካ ነገር የሚጠሉ"
ከዳተኞች "የማይታመኑ" ችኩሎች "ከሌሎች ሰዎች እነርሱ የተሻሉ እንደሆኑ የሚያስቡ"
የአምልኮ መልክ ያላቸው "ሃይማኖተኛ የሚመስሉ" ወይም "ቅዱሳን የሚመስሉ " ወይም "መልካም የሚመስሉ" ኃይሉን ግን ክደዋል አማራጭ ትርጉሞች 1) "እግዚአብሔር በእውነት ሊሰጣቸው የሚፈልገውን ኃይል ለመቀበል ፈቃደኞች አይደሉም" (UDB) ወይም 2) "አለን ብለው የሚናገሩትን መልካምነት በሕይወታቸው ውስጥ አይታይም፡፡" ከእነዚህ ራቅ "ራቅ" ሾልከው ከገቡት "ሾልከው ወደ . . . ከገቡት" ወደ ቤት አማራጭ ትርጉም 1) "ቤተሰብ" ወይም "በቤት ውስጥ የሚኖሩ ቤተሰብ" ወይም 2) “ቤት” ቁሳዊ (UDB). መማረክ "ተጽእኖ ለማድረግ ኃይል ያላቸው" ሞኝ ሴቶችን "በመንፈሳዊ ነገር ደካሞች የሆኑ ሴቶችን፡፡" ይህ የሆነበት ምክንያት እግዚአብሔርን ለመምሰል ባለመስራታቸው ወይም ሥራ ፈቶች በመሆናቸው ምክንያት ወይም “በኃጢአት በመዋጣቸው” ምክንያት ሊሆን ይችለል፡፡ በኃጢአት የተዋጡት አማራጭ ትርጉሞች 1) "በብዙ ኃጢአት የተዋጡት" ወይም 2) "ብዙ ጊዜ ኃጢአት የሚያደርት ሰዎች፡፡" ሀሳቢ ኃጢአት ለማድረግ ለማቆም አልቻሉም፡፡ በተለያዩ መሻቶች ተመርተው የተወሰዱት አማራጭ ትርጉም: "እነዚህ ሴቶች ሌሎች ብዙ መሻቶች አሏቸው ስለዚህም ክርስቶስን መታዝ አቁመዋል፡፡ ወይም "እነዚህ ሴቶች ክርስቶስን መታዘዝነአቁመዋል ይልቁንም ብዙ መሻታቸውን መከተል ጀምረዋል፡፡" እውቀት የዚህ ቃል ትርጉሚ ስለ አንድ ሰው የሚታውቀው ያንን ሰው ለብዙ ጊዜ በጥንቃቄ ስትከታተለው ነው፡፡
ኢያኔስና ኢያንበሬስም እነዚህ ሁለት ስሞች በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኙት በዚህ ሥፍራ ላይ ብቻ ነው፡፡ አንድ ትውፊት እነዚህ ሰዎች በዘጸአት 7-8 ውስጥ የተጠቀሱት ሙሴን የተቃወሙት ግብጻዊያን ምትሃተኞች እንደሆኑ ይናገራል፡፡ (ተመልከት:.) ተቃወሙት "ተቃወሙት" ስለዚህም "በተመሳሳይ መልኩም" እውነት "የኢየሱስ ወንጌል" በአእምሮ የተበከሉ "ከእንግዲህ በትክክል ማሰብ የማይችሉ" ከፊት ይልቅ "በተሻለ" ሞኝነት "የመረዳት ችግር" ወይም "ሞኝ" የታወቀ "በቀላሉ የሚታይ" ወይም "በቀላሉ የሚታወቅ"
ነገር ግን አንተ ተከታተላቸው "ይሁን እንጂ አንተ በጥንቃቄ ተመልከት" ትምህርት "መመሪያ" ተግባር "የሕይወት መንገድ" ዓላማ "መፍትሔ" ወይም "ውሳኔ" መከራን መቋቋም "ከሰዎች ጋር መታገስ" ትዕግስት አማራጭ ትርጉሞች 1) "ከባድ በሆነበት ጊዜ እንኳ ሳይቀር እግዚአብሔርን አገለግላለሁ" (UDB) ወይም 2) "በከባድ ሁኔታዎች ውስጥ እንኳ ትክክለኛ አመለካከትን እጠብቃለሁ፡፡" መታደግ "መዳን" ፈለገ "መሻት" አታላዮች "ስለራሳቸው ሌሎች ሰዎችን የሚያሳስቱ ሰዎች" ወይም "ከሆኑት ውጪ ሌላ እንደሆኑ የሚያስመስሉ ሰዎች"
በተማሪከው ነገር ቀጥል "የተማርከውን ነገር አትርሳ፡፡" ጠቢብ እንዲትሆን የሚያደርጉህ ቅዱሳት መጻሕፍት "የእግዚአብሔር ቃል የሚያስፈልግህን ሁሉ ጥበብ ይሰጡሃል" በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት የሚገኘውን ድነት "እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ያለህን እምነት አንተን ለማዳን እንዲጠቀምበት፡፡” ድነት አማራጭ ትርጉም 1) "እግዚአብሔር ዘላለማዊ ሕይወትን ይሰጥሃል" ወይም 2) "እግዚአብሔር በዚህች ሕይወት ውስጥ ካለ ሞኝነት ያድንሃል፡፡"
ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ በእግዚአብሔር እስትንፋስ የተጻፉ ናቸው "እግዚአብሔር ቅዱሳት መጽሐፍትን ሁሉ በመንፈሱ አማካኝነት ተናግሯቸዋል፡፡" (UDB) ወይም "ቅዱሳት መጽሐፍት ሁሉ የእግዚአብሔር እስትንፋስ አለባቸው፡፡ ሰዎች ምን መጻፍ እንዳለባቸው እግዚአብሔር ነግሯቸዋል፡፡ ጠቃሚዎች ናቸው "ይጠቅማሉ" ወይም "ጠቃሚዎች ናቸው" ለተግሳጽ "ሰስህተትን ለማቅናት" ለማስተካከል "ስህተትን ለማስተካከል" ለማሰልጠን "ለማለማመድ" ወይም "ለማሳደግ" ሙሉ ሰው ለማድረግ "ለመሙላት"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ጢሞቴዎስ ታማኝ ሆነ እንዲቀጥል ያሳስበዋ እንዲሁም ጳውሎስ ለመሞት ዝግጁ እንደሆነ ያስረዳዋል፡፡ በእግዚአብሔር እና በክርስቶስ ኢየሱስ ፊት "በእግዚአብሔር እና በክርስቶስ ኢየሱስ መገኘት ውስጥ፡፡ እንዴት UDB ይህንን ዓረፍተ ነገር ጥቅም ላይ እንዳዋለው እና እንዳስተካከለው ተመልከት፡፡ ልፈረድ ያለው "በቅርቡ ለመፍረድ የሚመጣው" አጥብቀህ "ጠንከር አድርገህ" ወይም "ጫን ብለህ" ወይም "በእያንዳንዱ ቃል ትርጉም" ይህ ሳይሆን ሲቀር "ይህ ተስማሚ ሳይን ሲቀር" ዝለፍ "ሰዎች በደለኞች ሲሆኑ ንገራቸው" ወይም "ሰዎች የሰሩት ስህተት ምን እንደሆነ አስታውቃቸው" ገስጽ "አስጠንቅቅ" በጽናት አስተምር አማራጭ ትርጉሞች 1) ይህ ጢሞቴዎስ እንዴት ሰዎችን ያበረታታ እንደነበር ያሳያለል ወይም 2) ይህ ጢሞቴዎስ እንዴት ማስተማር እንዳለበት ያሳያል ወይ 3) ይህ ጢሞቴዎስ በመጨረሻው ዓረፍተ ነገር ውስጥ ሁሉን ነገር እንዴት ማድረግ እንዳለበት ያሳል፡፡ በጽናት "በትዕግስት" በጽናት ሁሉ "በታላቅ ጽናት" ወይም "በጣም በመታገስ"
ጊዜ ይመጣልና "ለወደፊት . . . ጊዜ ይመጣልና" ሰዎች አውዱ እንደሚያሳየው እነዚህ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያሉ ሰዎች ናቸው (UDB)፡፡ ትክክለኛ ትምህርት ይህ አጠቃላይ ቤተ ክርስቲያን እውነተኛ እና ትክክለኛ ብላ የሚትቀበለው ማለት ነው፡፡ ከእነርሱ ፍላጎት ጋር ተስማሚ የሆነ ትምህርትን ከሚያስተምህሩ መምህራን ጋር ይሆናሉ፡፡ በዚህ መልኩ ጆራቸውን ያኩላቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉሞች 1) ከግል ፍላጎታቸው የተነሣ ለመስማት የሚፈልጉትን ነገር በሚነግሯቸው መምህራን ዙሪያ ይሰበሰባሉ፡፡ ወይም 2) ከእነርሱ የግል ፍላጎት ጋር ከሚስማሙ መምህራን ዙሪያ ይሰበሰባሉ እነርሱም የሚፈልጉትን በጆሮዋቸው ይነግሯቸዋል፡፡ ለራሳቸው መሻት "የግል ፍላጎታው" ጆሮዋቸውን ያኩላቸዋል "እነዚህ መምህራን ጆሮዋቸውን ያኩላቸዋል፡፡" "ጆሮዋቸውን ማከክ" ምሳሌያዊ አነጋገር ሲሆን የሚያሳየው መስማት የሚያስደስታቸውን ፣ ደስተኞች እንደሆኑ የሚያደርጋቸውን ነገር መናገር ማለት ነው፡፡ የወንጌላዊነት ሥራ ይህ ማለት ኢየሱስ ማን እንደሆነ፣ ለእነርሱ ምን እንዳደረግ እና ለእርሱ እንዴት መኖር እንዳለባቸው ለሰዎች መናገር ማለት ነው፡፡ አገልግሎት ስለ እግዚአብሔር እነርሱን በማስተማር እነርሱን በመንሳዊ ነገር ማገልገል ማለት ነው፡፡
ከአንተ የሚለይበት ጊዜ ተቃርቧል "በቅርቡ እሞታለሁ፣ ይህችንም ምድር ትቼ እሄዳለሁ" (UDB)፡፡ ጳውሎስ ከእንግዲህ በኋላ ለረጅም ጊዜ እንደማይኖረ አውቆዋል፡፡ ሩጫዬን በተገቢው ሁኔታ አጠናቅያለሁ ይህ የድብድብ፣ የትግል ወይም የቡጥ እስፖርታዊ ምሳሌ ነው፡፡ ጳውሎስ የሚችለውን ሁሉ አድርጓል፡፡ ይህ “የሚችለውን ሁሉ ጥረት አድርጌያለሁ” ወይም “ያቅሜን ያህለ አድርጌያለሁ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ሩጫዬን ጨርሻለሁ ይህ ምሳሌያዊ ንግግር የሚያሳየው በሩጫ ውድድር ላይ የመጨረሻ መስመር ላይ መድረስን ከሕይወት ፍጻሜ ጋር በማነጻጸር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ማድረግ የሚገባኝነት ነገር ጨርሼያለሁ፡፡ እምነትን ጠብቄያለሁ አማራጭ ትርጉሞች 1) "የሚናምነውን ነገር ከስህተት ጠብቄያለሁ" ወይም 2) "አገልግሎቴን በታማኝነት ጨርሼያለሁ" (UDB). የጽድቅ አክልል ለእኔ ተቀምጦልኛል አማራጭ ትርጉም: "የትድቅ አክልል ይሰጣኛል" የጽድቅ አክሊል አማራጭ ትርጉሞች 1) አክሊል እግዚአብሔር በትክክለኛ መንገድ ለኖሩ ሰዎች የሚሰጠው ሽልማት ነው፡፡ (UDB) ወይም 2) አክሊል ለጽድቅ ምሳሌ ነው፡፡ የውድድር ዳኛው ለአሸናፊው አክሊል እንደሚሰጠው ሁሉ ጳውሎስ ሕይወቱን አጠናቆ ሲሄድ እግዚአብሔር ጳውሎስን ጸድቅ ብሎ ይጠራዋል፡፡ አክሊል የሩጫ ውድድርን አሸንፈው ለሚገቡ ሮሯጮች የሚሰጥ ከወይራ ቅጠል የሚሠራ አክሊል ነው፡፡ በዚያ ቀን "ጌታ ዳግም በሚመጣት ቀን" ወይም "እግዚአብሔር ሕዝቡ ላይ በሚፈርድበት ቀን"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: በመዝጊያውም ጳውሎስ ጢሞቴዎስ ወደ እርሱ ዘንድ እንዲመጣ ያበረታታዋል፡፡ እንዲሁም ሉቃስንም ከእርሱ ጋር ይዞት እንዲመጣ፣ ከጌታ ፊታቸውን ያዞሩ ሰዎችን ስም ዝርዝር ይነግራል በመጨረሻም ከጢሞቴዎስ ጋር ላሉት ሰዎች ሰላምታውን እንዲያቀርብለት ይጠይቀዋል፡፡ በፍጥነት "በተቻለ ፍጥነት" ምክንዬት ስለዚህ አሁን ያለችው ዓለም አማራጭ ትርጉሞች 1) የዚህ ዓለም ጊዜያዊ ነገር፣ "የዚህች ዓለም ምቾት እና ደስታ፣" ወይም 2) አሁን ያለው ሕይወት እና መሞት የሚሻለው፡፡ ዴማስ ከጳውሎስ ጋር ከቆየሁ ይገሉኛል ብሎ ፈርቶ ሊሆነ ይችላል፡፡
ቄርቂስም ወደ ገላትያ ቲቶም ወደ ድልማጥያ ሄደዋል፤ እነዚህ ሁለት ሰዎች ጳውሎስን ትተውት ደዋል ነገር ግን ጳውሎስ እነዲህም ልክ እንደ ዴማስ “ይህንን ዓለም ወደዋል” እያለ አይደለም፡፡
እርሱ በሥራ ለእኔ አጋዤ ነው አማራጭ ትርጉሞች 1) "በአገልግሎት ሊያግዘኝ ይችላል" ወይም 2) "እኔን በመርዳት ሊያገለግለኝ ይችላል፡፡"
በእኔ ላይ መጥፎ ነገር አድርጓል "ክፉ ነገር አድርጎብኛል" ወይም "ጎድቶኛል" አንተም ተጠንቀቀው "አንተም ቢትሆን እርሱን ልትጠነቀቅ ይገባሃል" ወይም "ከእርሱ ራስህን ጠብቅ" ወይም "ከእርሱ ራስህን ጠብቅ" እርሱ . . . እርሱ . . . እርሱ . . . እርሱ ሁሉም የሚያመለክቱት እስክንድሮስ ነው፡፡ የምንናገረውን እጅግ ተቃውሞአልና። "መልዕክታችንን ለመቃወም በከፍተኛ ሁኔታ ተነሥቷል" ወይም "መልዕክታችንን ይቃወማል" ከእኔ ጋር የቆመ አንዳችም ሰው የለም ሁሉም ትተውኝ ሄደዋል "ከእኔ ጋር የቆ ማንም ሰው የለም ይልቁንም ሁሉም ትተውኝ ሄደዋል፡፡" ይህንም አይቍጠርባቸው፤ "እነዚህ አማኞች እኔን ለብቻዬ ትተውኝ በመሄዳቸው እግዚአብሔር እንዲቀጣቸው አልፈልግም"
ከእኔ ጋር ቁም "እኔን ለማገዝ ከእኔ ጋር ቁም" የስብከቱ ሥራ በእኔ እንዲፈጸም አሕዛብም ሁሉ እንዲሰሙት አማራጭ ትርጉሞች 1) ይህ እየሆነ ያለ ነገር ነው (UDB) ወይም 2)ይህ ለጳውሎስም ቢሆን ለወደፊት የሚሆን ነገር ነው፣ "ቃሉን ሙሉ ለሙሉ መናገር እችል ዘንድ እና አሕዛብ ሁሉ ይሰሙ ዘንድ፡፡" ከአንበሳ አፍም ዳንሁ። ይህ አደጋ አካላዊ፣ መንፈሳዊ ወይም ሁለቱም ልሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ከታላቅ አደጋ ተረፍኩኝ፡፡"
ኖት የለውም።
ጳውሎስ በአማርኛ ቋንቋ ጳውሎስ የሚለው ስም የሰፈረበት ምክንያት ጳውሎስ የመጽሐፉ ጸሐፊ መሆኑን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ አት : "ይህን ደብዳቤ የጻፍኩት፣እኔ፣ ጳውሎስ " የእግዚአብሔር ባሪያና የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆንሁ በዚህ መስመር ውስጥ “የሆንሁ” የሚለው ሐረግ “እኔ ነኝ” ብሎ ብሎ ለማመላከት ነው፡፡ አት AT: "እኔ የእግዚአብሔር አገልጋይና እና የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋሪያ ነኝ” . እምነት እንዲሆንላቸው አትAT: "እንዲታነጹ ለማድረግ " በእግዚአብሔር ለተመረጡት "እግዚአብሔር የመረጣቸው ሰዎች " እንደ አምልኮት ያለውን እውነት "ከእግዚአብሔር ህግ ጋር የሚስማማ እውነት"ወይም "ለቅዱሳን ምልካም የሆነ እውነት " የማይዋሽ "በፍጹም ሐሰትን የማይናገር" ከዘላለም ዘመናት በፊት "ጊዜ ከመጀመሩ በፊት" በዘመኑም ጊዜ፥ "በተገቢው ጊዜA" ለእኔ አደራ በተሰጠኝ ስብከት አት “ቃሉን እንዳውጅ ለእኔ አደራ ተሰጥቶኝ ነበር" ወይም " እንድሰብክ ሀላፊነት ተሰጠኝ " መድኃኒታችን እግዚአብሔር "ያዳነን እግዚአብሔር " (UDB)
እውነተኛ ልጄ ቲቶ የጳውሎስ የስጋ ልጁነው ማለት አይደለም፡፡ አት : "አንተ ለእኔ ልክ እንደ ልጄ ነህ " (UDB) በሃይማኖት ኅብረት our common faith አት " ሁለታችንንም በምንጋራው በክርስቶስ ላይ ባለን ተመሳሳይ እምነት "ወይም " ሁለታችንም በምናምነው ተመሳሳይ ትምህርት " ጸጋና ፤ምሕረት፤ ሰላምም ይሁን ይህ በጣም የተለመደ የሰላምታ አሰጣጥ ነው፡፡ አት: "ጸጋ፤ ምሕረት እና ሰላም ለእናንተ ይሁን" ወይም "መልካምነትን፤ ምሕረትን እና ሰላም በውስጣችሁ ሁኖ ተለማመዱት " ከመድኃኒታችንም ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ Christ Jesus our Savior "ያዳነን ክርስቶስ ኢየሱስ " ስለዚህ ምክንያት አት : "ምክንያቱ ይህ ነው " በቀርጤስ ተውሁህ፤ አት "በቀርጤስ እንድትቆይ ነገርኩህ " የቀረውን እንድታደራጅ "መስተካከል የሚገባቸው ነገሮች አስተካክለህ እንድትጨርስ " ሽማግሌዎችን እንድትሾም ordain elders "ለሽማግሌዎች ሐላፊነትን እንድትሰጥ " (UDB) ወይም "ሽማግሌዎችን እንድትሰይም " ሽማግሌዎች በጥንቷ ቤተክርስቲያን ለአማኞች ጉባኤ መንፈሳዊ አመረር ይሰጡ የነበሩት ክርስቲያን ሽማግሌዎች ነበሩ፡፡
የሽግግር ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ ለቲቶ በቀርጤስ ደሴት ላይ በሚገኙ በሁሉም ከተሞች ውስጥ ሽማግሌዎችን እንዲሾም አዞታል አሁን ጳውሎስ ስለሚሾሙት ሽማግሌዎች መስፈርትን ይሰጣል የማይነቀፍ ሽማግሌ አትAT: "መልካም ስም ያለው” የአንዲት ሚስት ባል የሚሆን፥ የተለያዩ አብያተክርስቲያናት ከዚህ በፊት ሚስቱ ስለሞተችበት ሰው፤ ሚስቱን ስለፈታ እና በጭራሽ ያላገቡ ሰዎች ወደ አመራር ስለሚመጡበት ሁኔታ የተለያየ አቋም አላቸው፡፡ የሚያምኑም ልጆች ያሉት፥ አማራጭ ትርጉም ሊሆኑ የሚችሉት 1) በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ልጆች ወይም 2) ታማኝ የሆኑ ልጆች የማይነቀፍ ሊሆን ይገባዋልና "የማይታወቅ " ወይም "ስሙ በዚህ መልክ የማይነሳ " ስለ አለመታዘዝ undisciplined "አመጸኛነት” ወይም "የእግዚአብሔርን ህግ የማይከተል" ሊሆን ይገባዋልና፤ አት: "ኤጲስ ቆጶስ በግድ መሆን ያለበትAn overseer must" እንደ እግዚአብሔር መጋቢ፥ "የእግዚአብሔር ባለአደራ" ወይም "ለእግዚአብሔር ቤት ላይ ሓላፊነት ያለበት" የማይሰክር "የመጠጥ ሱሰኛ ያልሆነ " ወይም "ሰካራም ያልሆነ " ወይም "ብዙ የወይን ጠጅ የማይጠጣ " የማይጨቃጨቅ፥ "ረብሸኛ ያልሆነ " ወይም " ጠብን የማይወድ " (UDB)
በጎ የሆነውን ነገር የሚወድ፥ "መልካም የሆኑ ነገሮችን የሚወድ " (UDB) ጠንቃቃ " የተሰጠ" ወይም "የተረዳ "ወይም "ጠንካራ ግንዛቤ ያለው " ሕይወት በሚገኝበት ትምህርት good teaching "እውነት የሆነ ትምህርት" ወይም "ትክክለኛ የሆነውን የሚያስተምር "
የሽግግር ዓረፍተ ነገር: ትክክለኛውን አስተምህሮ የሚቃወ ሙ በመኖራቸው ምክንያት ጳውሎስ ቲቶ የእግዚአብሔርን ቃል የሚሰብክበትን እና ከሐሰት አስተማሪዎች የሚጠነቀቅበትን ምክንያት ይነግረዋል፡፡ ከተገረዙት ወገን የሚሆኑ those of the circumcision "የተገረዙ ሰዎች "ወይም " መገረዝን የሚፈጽሙ ሰዎች " ይህ አባባ፤ የተገረዙ አይዳዊያንን ያመላክታል፡፡ Their words are worthless "Their words do not benefit anyone" አፋቸውን መዝጋት ይገባል። "የሐሰት ትምህርታቸውን እንዳያስፋፉ ሊከለከሉ ይገባል፡፡" ወይም or "በንግግራች በሌሎች ላይ ተጽዕኖ እንዳይፈጥሩ በግድ ልናቆማቸው ይገባል፡፡” የማይገባውን እያስተማሩ "መማር የማይገባን ነገሮችን እያስተማሩ” ስለ ነውረኛ ረብ "ሰዎች ገንዘብ እንዲሰጦአቸው፡፡ ይህ አሳፋሪ ድሪጊት ነው" (UDB). ይህ የሚያመለክተው ሰዎች ተገቢ ያልሆነን ነገር በማድረግ ጥቅም ለማግኘት ሚፈልጉበት ሁኔታን ነው፡፡ ቤቶችን በሞላው ስለ ሚገለብጡ፥ "የቤተሰብን ሁኔታ የሚያበላሹ” አት : "የቤተሱቡን እምነት የሚያጠፉ"
ከእነርሱ አንዱ። One of them "ከቀርጤስ ሰዎች መካከል አንዱ የሆነ" ወይም "የቀርጤሳዊ የሆነ አንድ ሰው " የገዛ ራሳቸው ነቢይ የሆነ አት: "ሌሎች ሰዎች እንደ ነብይ የሚቆጥሩት ሰው " (UDB) የቀርጤስ ሰዎች ዘወትር ውሸተኞች፥ "ቀርጤሳዊያን ሁል ጊዜ ይዋሻሉ" ወይም "መዋሸት በፍጹም አያቆሙም " በአርግጥ ይህ ምን ያዕል ውሸተኞች መሆናቸውን ለማመላከት በማጋነን ሲቀርብ ነው፡፡ ክፉዎች አራዊት፥ ክዎች እና አውሬዎች የሚለው አገላለጥ ተምሳሌታዊ ሲሆን የቀርጤስ ሰዎችን ከአራት ጋር በማነጻጸር ያቀረበ ነው፡፡ በላተኞች፥ ሥራ ፈቶች lazy bellies "ሰነፍ በላተኞች" ወይም "ምንም የማይሰሩ ነገር ግን ብዙ የሚበሉ ናቸው " ሰው ስለሆዱ ያለው ግንዛቤ ማንነቱን እንደሚያሳይ የሚያስረዳ ምሳሌያዊ አባባል ነው፡፡ በብርቱ ውቀሳቸው። ልክ እንዳልሆኑ አበክረህ ንገራቸው፡፡ በሃይማኖት ጤናሞች እንዲሆኑh "ጤናማ እምነት እንዲኖራቸው" ወይም "እውነትን እንዲያምኑ " ወይም "እምነታቸው እውነት እንዲሆን "
ሳያዳምጡ፥ "ለመስማትጊዜሳያጠፉ" የአይሁድንተረትና ይህየአይሁዳዊያንየሐሰትትምህርትንያመለክታል፡፡ ፈቀቅየሚሉትን "አማኝነታቸውንያቆሙትን"
ሁሉለንጹሖችንጹሕነው፤ አት: "ንጹህለሆነሰውሁሉምነገርንጹህነው" ወይም "አንድሰውበውስጡንጹህከሆነየሚሰራውስራሁሉንጹህይሆናልIf someone is pure inside, everything they do will be pure." ለንጹሖች "ንጹህለሆኑሰዎች " ወይም "በእግዚአብሔርዘንድተቀባይነትላላቸው" ለርኵሳንናለማያምኑግንንጹሕየሆነምንምየለም፥ to those who are polluted and unbelieving, nothing is pure አትAT: "የተበላሸስንምግባርያላቸውእናመንጻትእንደሚችሉማያምኑማለትነው፡፡" ረክሶአል "ተበላሽቶችል" ወይም "መገንዘብአይችልም" በሥራቸውይክዱታል "ተግባራቸውየሚገልጠውእርሱንእንደማያውቁትተግባራቸውይገልጠዋል፡፡" የሚያስጸይፉናdetestable "አሳፋሪዎች" ለበጎሥራምሁሉየማይበቁ "ለየትኛውምመልካምተግባርየማይመጥኑመሆናቸውንያሳያሉ” ወይም"የትኛውንምመልካምተግባራመስራትእንደማይችሉያሳያሉ"
ሁሉ ለንጹሖች ንጹሕ ነው፤ አት: " ንጹህ ለሆነ ሰው ሁሉም ነገር ንጹህ ነው" ወይም "አንድ ሰው በውስጡ ንጹህ ከሆነ የሚሰራው ስራ ሁሉ ንጹህ ይሆናል " ለንጹሖች "ንጹህ ለሆኑ ሰዎች " ወይም "በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት ላላቸው" ለርኵሳንና ለማያምኑ ግን ንጹሕ የሆነ ምንም የለም፥ አማራጭ ትርጉም (አት): "በስነምግበራቸው ችግር ያላቸውና ንጹ መሆን እንደሚችሉ የማምኑ"
ረክሶአል "ተበላሽቶአል"ወይም "መገንዘብ የማይችል" በሥራቸው ይክዱታል። "ተግባራቸው እርሱን እንደማያውቁት ያሳያል" የሚያስጸይፉdetestable "ማስጠሎ ምንም የማያምር " ለበጎ ሥራም ሁሉ የማይበቁ ስለ ሆኑ፥ prove to be unfit for any good work "ለበጎ ስራ የማይመጥኑ እንደሆነ አሳያቸው " ወይም "የትኛውንም መልካም ስራ መስራት ማይችሉ እንደሆነ አሳይ"
የሽግግር ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ በዚህ ክፍል ላይ ቲቶ በእርሱ መጋቢነት ስር ያሉትን ኣዛውንቶች፤ አሮጊቶች፤ ወጣት ሴቶችና ባርያዎች ወይም ሰራተኞች እንደአማኝ እንዴት መኖር እንዳለባቸው የሚሰብክበትን ምክንያት ያስረዳዋለወ፡፡ ነገር ግን አንተ አት አማራጭ ትርጉም "ነገር ግን አንተ,ቲቶ፣ ከሌሎች የሐሰት መምህራን አንጻር " ሕይወት ለሚገኝበት ትምህርት "ትክክለኛ አስተምህሮ " ወይም "ርቱዕ አስተምሮ " ራሳቸውን የሚገዙ፥ "ያልተሳከረ አህምሮ " ወይም "ራሳቸውን የሚቆጣጠሩ " ጭምቶችsensible "ራሱን የሚቆጣጠር" ወይም "ፍላጎቱን የሚገዛ " ጤናሞች "ትክክለኛ " በእምነት ጤናሞች "ጤናማ እምነት ያለው " ወይም "ትክክለኛ እምነት ያለው" ጤናሞች በፍቅር "በጤናማ ፍቅር " ጤናሞች በመጽናትም "ጽንአን " ወይም "ማይናወጡ" ወይም "የማይደክም"
እንዲሁም "በተመሳሳይ መንገድ " አማራጭ ትርጉም አት: "አዛውንቶቹን እንደመከርክ እንዲሁ አሮጊቶችን እዘዛቸው " አካሄዳቸው "ሁኔታቸው "ወይም "አኗኗራቸው " የማያሙ በዚህ ቁጥር ላይ ጥቅም ላይ የዋለው ቃል “ሰይጣን” ወይም “ሐሜተኛ” ወይም “ጠላት” ማለት ነው፡፡ ሌሎች ሰዎችን ለመጉዳት ክፋት የሚናገሩ ሰዎችን ያመለክታል፡፡ . ይምከሩአቸው "ማስተማር" ወይም "ሰነሰርዓት “ ወይም "ማበረታታት" በጎ የሆነውን ነገር "ጠቢባን " ንጹሖች አማራጭ ትርጉም "መልካምን የሚያስብ እና መልካምን የሚያደርግ" ወይም "ንጹሁ የሆነን ነገር የሚያስብ እና መልካምን የሚያደርግ" የእግዚአብሔር ቃል እንዳይሰደብ፥ "በዚህ ምክንያት የእግዚአብሔር መልዕክት ተቀባይነት እንዳያጣ " አማራጭ ትርጉም "በሴቶቹ ድርጊት ምክንያት ሌሎች ሰዎች የእግዚአብሔርን ቃል እንዳይተቹና እንዳይቃወሙ”
እንዲሁ ይህ በቤተክርስቲያን ውስጥ ያሉ ሴቶችን ስለማሰልጠን አስፈላጊነት የተነገረውን የበፊቱን ቃል የሚያስተሰውስ ሲሆን በተመሳሳይ መንገድ ወንዶችን ማሰልጠን አስፈላጊ እንደሆነ ለማሳት ነው፡፡ ምከራቸው "ማስተማር" ወይም "ሰነሰርዓት “ ወይም "ማበረታታት" ራስህን አሳይ፤ present yourself አማራጭ ትርጉም "እንዲህ ልትሆን ይገባል" ወይም "ራስህን እንዲህ ልተሳይ ይገባል " መልካምን በማድረግህ ምሳሌ የሚሆን "ትክክለኛ ነገርን በማድረግ ምሳሌ መሆne መቻል " የሚቃወም ሰው ስለ እኛ የሚናገረውን መጥፎ ነገር ሲያጣ እንዲያፍር፥ ይህ ሐሳብ እንደ ጳውሎስ ግምት አንድ ሰው ቲቶን ቢቃወመው ውጤቱ ሐፍረት እንደሆነ ለማሳየት የተጠቀሰ ሲሆን ይህ ግን ገና ይሆናል ተብሎ የተገመተ እንጂ የተፈጸመ አይደለም፡፡
ለገዛ ጌቶቻቸው "ግዢዎቻቸው " በሁሉምin everything "በሁሉም ሁኔታ ውስጥ ወይም "ዘወትር " ደስ እንዲያሰኙ፥ አማራጭ ትርጉም : "ገዢዎቻቸውን ደስ እንዲያሰኙ "ወይም "ገዢዎቸቸውን ማርካት እንዲችሉ " በጎ ታማኝነትን ሁሉ አማራጭ ትርጉም "በሁሉም ነገር ለገዢዎቻችሁ ተማኝ ሁኑ" ወይም "በገዢዎቻቸውን ለመታመን እንደበቁ የሚገልጡ " ስለ መድኃኒታችን ስለ እግዚአብሔር God our Savior "ያዳነን እግዚአብሔር " ያስመሰግኑ ዘንድ፥ ሰዎችን ወደ ነገሩ መሳብን ያመለክታል ሌሎችን ሰዎች ለመሳብ እንደተዋበ ስጦታ በሁሉ ነገር "በምታደርጉት ሁሉ "
11
12-13 ይህም ጸጋ፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል እንድንኖር ያስተምረናል፤
የሽግግር ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ በዚህ ክፍል ላይ ቲቶን የጌታን ተመልሶ መምጣት እና ለእርሱ በክርስቶስ የተሰጠው ስልጣን እንዲያስተውስ ያበረታታዋል፡፡ ነገር ግን አንተ አት አማራጭ ትርጉም "ነገር ግን አንተ,ቲቶ፣ " ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤ አማራጭ ትርጉም "የሚያድነው የእግዚአብሔር ሁሉ ሰው እንዲያየው በግልጥ መጥቶአል፡፡ " ተገልጦአልና "ወደ ብርሃን መምጣት "ወይም "መታየት ቻለ " ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ "ትክክለኛው ነገር ሚያስተምረን " አማራጭ ትርጉም "ፈተናዎችን ተቋሙአል መልካምን እንድናደር የሚያርገን" ዓለማዊን ምኞት "ስለዚህ ዓለም በሆነው ነገር” ወይም "ስለ ምድራዊ ነገር ያለ ጠንካራ ፍላጎት አይቻልም፡፡" በአሁኑ ዘመን "በዚህ ምድር በምንኖርበት ግዜ " ወይም or "በዚህ ምድር ጊዜ " እየጠበቅን፥ "ለመቀበል እየጠብቅን " ክብር መገለጥ ይህ ቃል “መከሰትን” እና “ክብርን” አብሮ የያዘ ሲሆን “በክብር የሆነ መገለጥ” ማለት ነው፡፡
ስለ እኛ ነፍሱን ሰጥቶአል። "ስለ እኛ ለመሞት ራሱን አሳልፎ ሰጠ " ከዓመፅ ሁሉ እንዲቤዠን ፥ ይህ አገላለጥ ልክ ባሪያ አስፈላጊውን ክፍያ ከፍሎ ወይም ዓመታቱን ቆጥሮ ከጌታው ቁጥጥር ስር በህግ ተጠያቂ እንዳይሆን ነጻ እንደሚወጣ ሁሉ ከኃጢያ ነጻ መውጣታቸቸንን ያሳያል፡፡ ለራሱ እንዲያነጻ፥ "እንዲያነጻን" ገንዘቡም የሚሆነውን ሕዝብ አማራጭ ትርጉም "እንደ ውድ ሀብት የሚቆጠር መልካም ህዝብ " የሚቀናውን "በጣም ከፍተኛ ፍላጎት ያለው "
ይህን በሙሉ ሥልጣን ተናገርና ምከር አማራጭ ትርጉም "ሰሚዎችህ እንዚህ ነገሮች ማድረግ እንዲችሉ አስተምራቸው አበረታታቸው" በሙሉ ሥልጣን ገሥጽም፤ give correction with all authority "ይህን ነገር የማያድርጉትን በሙሉ ስልጣን አርማቸው " ማንም "ለማንም አትፍቀድ" አይናቅህ አማራጭ ትርጉም (አት)፡ "ቃልን ለመስማት እምቢ አይበል" ወይም "ማንም አላከብርህም አይበል"
የሽግግር ዓረፍተ ነገር: ጳውሎስ በዚህ ክፍል ላይ ቲቶ በእርሱ መጋቢነት ስር ያሉትን ሽማግሌዎች እና ሕዝብ እንዴት ማስተማር እናዳለበት ተከታታይ መመሪያ ይሰጠዋል፡፡ ኣሳስባቸው "በቤተክርስቲያን ላሉ ሰዎች በአጠቃላይ ከዚህ በፊት የሚያውቁትን ነገሮች ንገራቸው” ወይም "ሳታሰልስ አስታውሳቸው " የሚገዙና የሚታዘዙ፥እንዲሆኑ አት : "የፖለቲካ መሪዎች እና የመንግስት ባለስልጣናት የሚሉትን በማድረግ ታዘዙላቸው” ለገዦችና ለባለ ሥልጣኖች እንዚህ ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የመንግሰትን ስልጣን የያዘን ሰው ሁሉ የሚያላክቱ ናቸው፡፡ ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጁ፥ "በየትኛውም አጋጣሚ የሚገኘውን ዕድል መልካምን ስራ ለመስራት የተዘጋጀ” ማንንም የማይሰድቡ፥ "ክፍ የማይናገር" ለሰው ሁሉ የዋህነትን ሁሉ የሚያሳዩ አት : "የዋህ "
የ "ምክንያቱም" አስቀድመን "ከዚህ ቀድሞ" ወይም "የሆነ ጊዜ “ ወይም "ከዚህ በፊት " የማናስተውል "ሞኞች" ወይ፣or "ማስተዋል የጎደለን" ለምኞትና ለልዩ ልዩ ተድላ እንደ ባሪያዎች የምንገዛ፥ ይህ ተምሳሌታዊ ንጽጽር ኃጢያታዊ ምኞታችን እንዴት እንደ ባሪያ ሊቆጣጠረን እንደሚችል የሚያሳ ነው፡፡ አት: "የኃጢያት መሻታችን ለተድላ ፍላጎታችን ባሪያ አድርጎናል" የምንስት አት: "የታለልን " ምኞት "ከፍተኛ ጉጉት" ወይም "መሻት " በክፋትና በምቀኝነት የምንኖር፥ አት: "ዘወትር ክፋትን የምንሰራና የሌላውን ሰው ምንመኝ ነበርን" የምንጣላ፥ እርስ በርሳችን የምንጠላላ ነበርን። "ለመጠላት የተገባን ነበርን" አት: "ሌሎች ሰዎችን እንዲጠሉን የምናደርግ ነበርን"
ነገር ግን የመድኃኒታችን የእግዚአብሔር ቸርነትና ሰውን መውደዱ በተገለጠ ጊዜ፥ አት : መድኃኒታችን እግዚአብሔር ፍቅሩንና መልምነቱን ለሰዎች ባሳየ ጊዜ" ወደ ሰዎች "ለሰዎች " እንደ ምሕረቱ አዳነን እንጂ፥ እኛ ስላደረግነው በጽድቅ ስለ ነበረው ሥራ አይደለም፤ "አዳነን፡፡ ያዳነን እንደ እርሱ ምሕረት ነው እንጂ ስለመካም ስራችን አይደለም፡፡” በ…አዳንን saved us through "ያዳነን….ዘዴ" ወይም "በ…አዳነን " ለአዲስ ልደት በሚሆነው መታጠብና አት: " መንፈሳዊ በሆነ አዲስ ልደት ውስጣችንን ንጹህ አደረገልን" በመታደስ "አዲስ መሆን " አማራጭ ትርጉም "መንፈስ ቅዱስ አዲስ አደረገን "ወይም "መንፈስ ቅዱስ አዲስ ሰዎች አደረገን" እንደምሕረቱ "በምህረቱ መጠን ልክ " ወይም "ምሕረቱን በእኛ ላይ ስላበዛ"
አትርፎ "አትረፍርፎ " ወይም "ያለመሰሰት" ያን መንፈስም፥ በእኛ ላይ አፈሰሰው። ይህ ዘይቤያዊ አገላለጥ በካህናት ላይ ሲፈስ ከነበረው ዘይት ጋር ተቀራራቢነት አለው፡፡ አማራጭ ትርጉም: መንፈሱን ያለመሰሰት ሰጠንን" በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ "ኢየሱስ ባዳነን ጊዜ " በጸጋው ጸድቀን አማራጭ ትርጉም(አት): "በእግዚአብሔር ጻድቃን ተደርገናል" ወራሾች እንድንሆን፥ አማራጭ ትርጉም (አት): "እግዚአብሔር የመውረስ መብት ያላቸው ልጆች አደረገን” በዘላለም ሕይወት ተስፋ "አሁን የዘላለም ሕይወት እንዳለን በእርግጠኛነት እናውቃለን "
እግዚአብሔርንም የሚያምኑት እነዚህን አስረግጠህ እንድትናገር እፈቅዳለሁ። ይህ መልካምና ለሰዎች የሚጠቅም ነው፤ ቃሉ የታመነ ነው። ይህ የሚያመከለክተው በቀዳሚው ቁጥር ላይ እግዚአብሔር በኢየሱስ በኩል መንፈሱን እንደሰጠን የሚናገረውን ቁጥር ነው፡፡ በጥንቃቄ እንዲጸኑ፥ "ትኩረት እንዲያደርጉ"ወይም "በተደጋጋሚ እንዲያስቡበት " በመልካም ሥራ AT: "እግዚአብሔር እንዲሰጠሩ በሰጣቸው "
የሽግግር ዓረፍተ ነገር : ጳውሎስ በአማኞች መካከል ጠብ የሚፈጥሩነት ወይም የተለየ አስተያየት ያላቸውን ሰዎች እንዴት መያዝ እንዳለበት ወይም ማስወገድ እንዳለበት ለቲቶ ገለጻ ያደርግለታል፡፡ ነገር ግን But "ነገር ግን አንተ ቲቶ " ሞኝነት ካለው ምርመራ "አላስፈላጊ ሙግት " ጠብ "ጭቅጭቅ ሁከት " ስለ ሕግም "ስለሕግም " ራቅ አማራጭ ትርጉም : "አትነጋገር "ወይም "አብርሃቸው ጊዜን አታሳልፍ " ወይም "አስወግዳቸው" አንድ ጊዜ ሁለት ጊዜም ከገሠጽኸው በኋላ "ሰውየውን አንዴ ወይም ሁለቴ ካስጠየነቀቅከው በኃላ " እንዲህ ከሚመስል ሰው "ይህን የመስል ሰው " እንዲህ ከሚመስል ሰው ""ይህን የመስል ሰው "
የሽግግር ዓረፍተ ነገር : ጳውሎስ በአማኞች መካከል ጠብ የሚፈጥሩነት ወይም የተለየ አስተያየት ያላቸውን ሰዎች እንዴት መያዝ እንዳለበት ወይም ማስወገድ እንዳለበት ለቲቶ ገለጻ ያደርግለታል፡፡ ወደ አንተ ስልክ፥ "ከላኩልህ በኃላ " አርጢሞንን ወይም ቲኪቆስን ዜማስን
በዚያ ልከርም ቈርጬአለሁና። "ክረምቱን እቆያለው" ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤ "ፍጠንና ና” ወይም "ፈጥነህ ና" በጉዞአቸው ተግተህ እርዳ ። "ፍጠን" ወይም "ለመላክ አትዘግይ " ና አጵሎስን "እና አንዲሁም አጵሎስ ላከው"
በመልካም ሥራ እንዲጸኑ ይማሩ። "ባተሌ እና በመልም ስራ የተጠመዱ " ፍሬ ቢሶች ሆነው እንዳይቀሩ፥ አማራጭ ትርጉም
ኖት የለውም።
የክርስቶስ ኢየሱስ እስረኛ እና ጢሞቴዎስ ለፊልሞና በቋንቋችሁ የደብዳቤ ጸሐፊን ማስተዋወቂያ መንገድ ሊኖር ይችላል፡፡ አመራጭ ትርጉም፡ "በክርስቶስ ኢየሱስ እስረኛ የሆንኩት ጳውሎስ እና ወንድማችን ጢሞቴዎስ እና ይህንን ደብዳቤ ለፊልሞና ጽፈናል፡፡" የክርስቶስ ኢየሱስ እስረኛ "ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ በማስተማሩ ምክንያት እስረኛ የሆነው፡፡" ኢየሱስን የማይወዱት ሰዎች ጳውሎስብ በእስር ቤት ውስጥ በማኖር ቀጥተውታለል፡፡ ወንድም በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል ያለው ትርጉም ክርስትያን ማለት ነው፡፡ የተወደደው ወዳጃችን "ተወዳጁ ከእኛ ጋር አማኝ የሆነው" ወይም "የሚንወደው መንፈሳዊ ወንድማችን" የሥራአ አጋር "ልክ እንደ እኛ ወነንጌልን በማሠራጨት ሥራ የተጠመደው" እህታችን አፊያ ይህ ማለት "እንደ እና አማኝ የሆነችው አፊያ" ወይም "መንፈሳዊ እህታችን የሆነችው አፊያ" ለአርክጳ ይህ አንድ ሰው ስም ነው፡፡ ከእኛ ጋር የሚሠራ ሰው በዚህ ሥፍራ ላይ “ወታደር” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ወንጌልን በተለያዩ ሥፍራዎ ለማሠራጨት የሚጥርን ሰው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ከእኛ ጋር መንፈሳዊ ውጊያን የሚዋጋ" ወይም "ከእኛ ጋር መንፈሳዊ ውጊያን የሚዋጋ ሰው፡፡" በመኖሪያ ቤታችሁ ውስጥ የሚትሰበሰበው ቤተ ክርስቲያን "በአንተ ቤት ውስጥ የሚሰበሰቡት የአማኞች ቡድን" (UDB) ቤትህ ውስጥ በዚህ ሥፍራ ላይ “አንተ” የሚለው ቃል የተገለጸው በነጠላ ቁጥር ሲሆን የሚያመለክተው ፊልሞናን ነው፡፡ ጸጋ እና ሰላም ከአባታችን ከእግዚአብሔር እና ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ለእናነተ ይሁን "እግዚአብሔር አባታችን እና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋንና ሰላምን ለእናንተ ይስጣችሁ፡፡” ይህ ባርኮት ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የተገለጸው በብዙ ቁጥር ሲሆን ጳውሎስ በዚህ ደብዳቤ በመጀመሪያዎቹ ሁለት ቁጥሮች ላይ ሰላምታ የሰጣቸውን ሰዎችን ያመለክታልis is a blessing. The word "you" is plural and refers to all the people Paul greeted in verses 1 and 2.
እኔ ይህንን ደብዳቤ የጻፈው ጳውሎስ ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጳውሎስን ነው፡፤ አንተ በዚህ ሥፍራ ላይ እና በዚህ ደብዳቤ ውስጥ በብዙ ሥፍራዎች ላይ “አንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ፊልሞንን ነው፡፡ በክርስቶስ የእኛ የሆነው የዚህ ትርጉም ሊሆን የሚችለው ከክርስቶስ የተነሣ እኛ አለን የሚል ይሆናል፡፡" ልቦች በዚህ ሥፍራ ላይ “ልቦች” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የአማኞችን ጽናት ነው፡፡ ወንድም ጳውሎስ ፊልሞንን “ወንድም” ብሎ ይጠራዋል ምክንያቱም ሁለቱም አማኞች በመሆናቸው ምክንያት ነው፡፡ ከዚህ በተጨመማሪም ምናልባት በሁለቱ መካከል ያለው ወዳጅነት አጽኖት መስጠት ፈልጎም ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "የተወደድከው ወንድም" ወይም "ውድ ወንድሜ፡፡"
በክርስቶስ ያለን ድፍረት ሁሉ አማራጭ ትርጉሞች "ከክርስስ የተነሣ ያለን ሥልጣን" ወይም "ከክርስቶስ የተነሣ ያለን ብርታት፡፡" አማራጭ ትርጉም: "የክርስቶስ ሐዋርያ በመሆነ ያለኝ ሥልጣን፡፡" ይሁን እንጂ ከፍቅር የተነሣ አማራጭ ትርጉም 1) "የእግዚአብሔርን ሕዝብ እንደሚትወድ ስለማውቅ" 2) "እኔን ስለምትወደኝ" ወይም 3) "አንተን ስለሚወድህ፡፡"
ልጄ አናሲሞስ የእኔ ልጅ ስለሆነው አናሲሞስ ፡፡ ጳውሎስ ከአናሲሞስ ጋር የነበረውን ቅርብ ግንኙነት በአባት እና በለልጅ መካከል ካለው ግንኙነት ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ አናሲሞስ የጳውሎስ ልጅ አይደለም፡፡ ይሁን እንጂ አናሲሞስ ሕይወትን ያገኘው ጳውሎስ ስለ ኢየሱስ ካስመተማረው በኋላ ነው፤ ጳውሎስም ወደደው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ተወዳጁ ልጁ አናሲሞስ" ወይም "መንፈሳዊ ልጄ አናሲሞስ፡፡" አናሲሞስ ይህ የአንድ ሰው ስም ነው፡፡ እኔ አባት የሆኑኩት አናሲሞስ የጳውሎስ ልጅ የሆነበት መንገድ ግልጽ ነው፡ "ስለ ክርስቶስ ሳስተምረው መንፈሳዊ ልጄ የሆነው እና አዲስ ሕይወትን የተቀበለው፡፡" አማራጭ ትርጉም: "ለእኔ ልጅ የሆነው" ወይም "ለእኔ እንደ ልጅ የሆነው፡፡" በእስራቴ በእስራቴ፡፡" በዚያ ዘመን እስረኞች ብዙ ጊዜ በበሰንሰለት ይታሠሩ ነበር፡፡ ጳውሎስ አናሲሞስን ባስተመረበት ወቅት በእስር ቤት ነበር እንዲሁም ይህንንም ደብዳቤ በሚጽፍበት ወቅትም በእስር ላይ ነበር፡፡ በፊት የሚጠቅም አልነበረም ይህ እንደ አዲስ ዓረፈተ ነገር ተደርጎ ልተረጎም ይችላል፡፡ “ከዚህ በበፊት እርሱ ምንም የምጠቀም አልነበረም፡፡” አሁን ግን የሚጠቅም ሆኗል "አሁን ግን ጠቃሚ ሆኗል፡፡" ተርጓሚዎች በግሪጌ ማስታወሻ ላይ “ኦናሲሞስ የሚለው ቃል ትርጉም ጠቃሚ ማለት ነው” የሚለውን ማስቀመጥ ይችላሉ፡፡" የእኔ ልብ የሆነውን ወደ አንተ መልሼ ልኬዋለሁ ጳውሎስ ይህንን ደብዳቤ የጻፈው ኦናሲሞስን ከመላኩ ጥቂት ቀደም ብሎ ሊሆን ይችላል፡፡ የልቤ የሆነውን በዚህ ሥፍራ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ተወዳጅ የሆነ ሰውን ነው፡፡ ጳውሎስ እየተናገረ ያለው ስለ ኦናሲሞስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ከልቤ የሚወደውን፡፡" በእናንተ ፈንታ ሆኖ ያገለግለኝ ዘንድ "እናንተ በዚህ መሆን ስለማትችሉ እርሱ ለረዳኝ ይችላል፡፡" አዲስ ዓረፈተ ነገር ተደርጎ ልተረጎም ይችላል፡፡ በእናንተ ፈንታ ልረዳኝ ይችላል፡፡" እኔ በበሠንሰለት ታሥሬያለሁ አማራጭ ትርጉም: "በእስር እያለሁ" ወይም "በእስር ቤት ውስጥ ስላለሁ" ለወንጌል ሲባል አማራጭ ትርጉም: "ወንጌልም መስበክ ስላለብኝ፡፡"
ይሁን እንጂ እናንተን ሳላማክር አንዳች ነገር ማድረግ አልፈልግም "ይሁን እንጂ እናንተ ሳትፈቅዱ እዚህ ላስቀረው አልፈለኩም" ወይም "ይሁን እንጂ እናንተ ከፈቀዳቹልኝ ብቻ በእኔ ዘንድ እንዲቆይ አደርገዋለሁ፡፡" የአንተ . . . አንተ በዚህ ሥፍራ ላይ የተጠቀሱት ተውላጠ ስሞች በነጠላ ቁጥር ሲሆን የሚመለክቱት ፊልሞንን ነው፡፡ ስለዚህ የሚታደርገውን መልካም ነገር ሁሉ የሚታደርገው እኔ ስላሰገደድኩህ መሆን የለበትም አማራጭ ትርጉም: "ትክክለኛ የሆነውን ነገር አድርግ፣ እኔ ስላስገደድኩህ ኤደለም፡፡" ነገር ግን አንተ ስለፈለከው እንጂ "ትክክለኛውን ነገር ለማድረግ አንተ ራሰህ ስለመረጥክ እንጂ" ምናልባት ከአንተ የተለየበት ምክንያት “እግዚአብሔር ኦናሲሞስ ከአንተ እንዲለይ ያደረገበት ምክንያት፡፡" ምናልባት "ምንአልባት" ለተወሰነ ጊዜ "በእነዚህ ጊዜያት" ከባሪያ የተሻለ "ከባሪያ የተሻለ ጠቃሚ እንዲሆን" ተወዳጅ ወንድም "ውድ ወንድም" ወይም "በክርስቶስ ውድ የሆነ ወንድም" ለአንተ ድግሞ ከዚህ እንዴት አይበልጥ "ለአንተ ከዚህም በላይ ነው" በሰው እይታ ይህ በሰዎች መካከል የሚደረግ ግንኙነት በግልጽ ይቀመጣል፡ “እርሱ የአንተ ባርያ በመሆኑ ምክያት፡፡" አማራጭ ትርጉም: "እንደ ሰው" ወይም "በሰውና ግንኙነትህ፡፡" እንዲሁም በጌታ አማራጭ ትርጉም፡ "በጌታ ወንድምህ እንደመሆኑ መጠን" ወይም "የጌታ በመሆኑ ምክንያት፡፡"
እኔን እንደ አጋርህ ከቆጠርከኝ "እኔን ለክርስቶስ አጋር ሠራተኛህ አድርገህ የሚታስበኝ ከሆነ" እዳውን በእኔ ላይ አድርገው አማራጭ ትርጉም: "የእርሱ እዳ በእኔ ላይ አድርገው" ወይም "ባለእዳው እኔ እንደሆንኩ ቁጠረው፡፡" ይህን በገዛ አጆቼ የሚጽፍልህ እኔ ጳውሎስ ነኝ ጳውሎስ ይህንን ለፊልሞና የጻፈው የተጻፉት ነገሮቸ እውነት መሆናቸውን ለማረጋገጥ ነው፡፡ ጳውሎስ በእርግጥ ያለበትን እዳ ሁሉ ይከፍለዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “እኔ ጳውሎስ ይህንን በገዛ እጆቼ ጻፍኩልህ፡፡” ይህንን ለአንተ ማስታወስ የለብኝም "ይህንን ለአንተ ማስታወስ አይኖርብኝም" አማራጭ ትርጉም: "አንተ ታውቃለህ" ለእኔ የራስህ ደግሞ ብድር አለብህ "የገዛ ሕይውትን ብርድ ለእኔ አለብህ፡፡" ፊልሞን የጳውሎስ ብድር እንዳለበት የሚያሳየው ኣረፍ ነገር እንዲህ በግለጽ ሊቀመጥ ይችላል፡ “ይህ እዳ አለበህም ምክንቱም ሕይወትህ ያደንኩህ እኔ ነኝ፡” ወይም የራሰህ ሕይወት እንኳ የእኔ ነው ምክንቱም የዳንከው እኔ በነገርኩህ ነገር ነው፡፡" ጳውሎስ በተዘዋዋሪ መንገድ እያለ ያለው ኦናሲሞስ ወይም ጳውሎስ እዳለ አለባቸው ማለት የለበትም ምክንቱም ኦናሲሞስ የጳውሎስ ብዙ እዳ አለበት፡፡ ልቤን አዲስልኝ ኦናሶሞስ ለጳውሎስ ያደረገው ነገር እንዲህ በግልጽ ሊቀመጥ ይችላል: "ኦናሲሞስን በመቀበል ልቤን አዲስልኝ፡፡" አማራጭ ትርጉም: "ልቤ እንዲበሰት አድርግ" ወይም "ደስተኛ እንዲሆን አድርግ" ወይም "አጽናናኝ፡፡"
ስለመታዘዝህ ከፍተኛ መተማመን አለኝ "ምክንያቱም ያዘዝኩን እነነደሚታደረግ እርግጠኛ ነኝ" የአንተ መታዘዝ...እጽፍልሃለሁ . . . ታደርገዋለህ ጳውሎስ ይህንን የጻፈው ለፊልሞና ነው፡፡ እያወቅሁ "አውቃለሁ" በተመሳሳይ መልኩ "እንዲሁም" ለእኔ ማረፊያ ሥፍራ አዘጋጅልኝ "በቤትህ ለእኔ ማረፊያ የሚሆን ሥፍራን አዘጋጅልን፡፡" ጳውሎስ ፊልሞን ይህንን እንዲያደረግ ይጠይቀዋል፡፡ በእናንተ ጸሎት . . . ልጎበኛችሁ በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ፊልሞንን እና በእርሱ ቤት ውስጥ የሚሰበሰቡ አማኞችን ነው፡፡ በጸሎታችሁ አማራጭ ትርጉም: "በጸሎታችሁ ምክንያት" ወይም "እናንተ ሁላችሁ ስለ እኔ በመጸለያችሁ ምክንያት፡፡" በቶሎ ልጎበኛችሁ እችላለሁ "በእስር ያቆኙ ሰዎች ቶሎ በነጻ እንዲለቁኝ እግዚአብሔር ያደርጋል ከዚያም ወደ እናንተ መምጣት እችላለሁ፡፡"
ኖት የለውም።
ነጸብራቅ "ብርሃን" የእርሱ ባሕርያ ትክክለኛ መገለጫ አንድ ሰው ወደ ልጁ በመመልከት እግዚአብሔር ምን እንደሚመስል ያያል፡፡ ቃሉ የእርሱ ኃይል "ኃይለኛ በሆነው ቃሉ" የኃጢአታንን መንጻት አስገኘ "ከኃጢአት እኛ ማንጻት ፈጸመ" እግዚአብሔር በልጁ አማካኝነት ለእኛ ተናገረን . . . ዓለማትን ሁሉ ፈጠረ የእግዚአብሔር ልጅ አምላክ ነው፣ አምላክ የሆነ ልጅ ነው፡፡ ልጁ ዓለማትን ፈጥሯል፡፡ ልጅ የእግዚአብሔር ልጅ የሚለው ስም ለኢየሱስ እጅግ ወሳኝ የሆነ የማዕረግ ስም ነው፣ የእርሱ ልጅ የእርሱ ክብር ማንጸባረቂያ፣ የእርሱ ባሕርይ መገለጫ . . . ሁሉን ነገር በእጁ ደግፎ የያዘ ልጁ የእግዚአብሔርን ክብር ያንጸባርቃል፣ የእግዚአብሐየርን ባሕርይ እና መገለጫ ያሳያል እንዲሁም የፈጠረውን ፍጥረታት ሁሉ በእጆቹ ደግፎ ይይዛል ምክንያቱም እርሱ አምላክ ስለሆነ ነው፡፡
እርሱ . . . ሆነ "ኢየሱስ . . . ሆነ" ከመላእክት መካከል እንዲህ ያለው ለማን ነው . . . አባት"? "እግዚአብሔር ከመላእክት መካከል ለአንዳቸውን እንዲህ አላለም . . . አባት፡፡" ፈጽሞ እንዲህ ብሎ ያውቃልን "አባት የሆነው እግዚአብሔር ፈጽሞ እንዲህ ብሎ ያውቃልን" እንደገናም . . . ለእኔ "እንደገናም ከመላእክት መካከል ለአንዳቸውም ፈጽሞ እንዲህ አላለም . . . ለእኔ?" አንተ ልጄ ነህ ...እኔ አባት ሆኜሃለሁ . . . እኔ አባት እሆነዋለሁ . . . እርሱም ለእኔ ልጅ ይሆናል እግዚአብሔር አባት ከእግዚአብሔር ወልድ ጋር ያለው የተለየ ግንኙነት በብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ውስጥ ኢየሱስ ከመወለዱ ብዙ መቶ ዓመታት በፊት ተገልጾ እናገኘዋለን፡፡
በኹር በዚህ ሥፍራ ይህ ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስን ነው፡፡ የእግዚአብሔር ልጅ የእግዚአብሔር በኹ ተብሎ ተጠርቷል፡፡ ምክንያቱም ከሌሎቹ ሁሉ በላይ አስፈላጊ ስለሆነ እና በሁሉም ላይ ሥልጣን ስላለው ነው፡፡ የእርሱ አገልጋዮች መላእክት መናፈስት . . . የእሳት ነበልባዮች አማራጭ ትርጉሞች፡ 1) እርሱን ልክ የሚያገለግሉትን መላእክት መናስፍስታትን እንደ እሳት መበልባል አድርጎ ፈጥሮዋቸዋል (UDB)፣ 2) ንፋስን እና የእሳት ነበልባን የእርሱ መልዕክተኞች አድርጎዋቸዋል፡፡
ስለ ለልጁ እንዲህ ብሏል፣ "ዙፋንህ ከዘላለም እስከ ዘላለም ነው . . . ስለዚህም አምላክ፣ የአንተ አምላክ የእግዚብሔር ልጅ ለዘላለም ይገዛል፡፡ ስለልጁ እንዲህ አለ "ስለልጁ እግዚአብሔር እንዲህ ብሏል" ልጅ ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ለሆነው ለኢየሱ በጣም ወሳኝ የማዕረግ ስም ነው፡፡ በትር መንግስት በንጉሥ ወይም ንግሥት ያላቸውን ስልጣን ለማሳየት በእጅ የሚያዝ ልዩ ዓይነት በተር ናት፡፡ ይበልጥ አንተን በደስታ ቅባት ቀባህ "ይበልጥ ደስታን ሰጠህ" የደስታ ቅባት አማራጭ ትርጉሞች 1) ሰዎች ደስታቸውን ለመግለጽ የሚቀቡት ልዩ መዓዛ ያለው ቅባት ወይም 2) ነገሥታ በሚነግሱበት ወቅት የሚቀቡት ቅባት ነው፡፡ በዚህም ሁኔታ ውስይ “ደስታ” የሚለው ቃል የሚመጣው እግዚአብሔር ከሚሰጠው ክብር ነው፡፡
ያረጃሉ እያረጁ ይሄዳሉ ልብስ ልብስ ትጠቀልላቸዋለህ ያረጁ ልብሶችን መጠቀም ስታቆም የሚታደርጋቸውን ለመግለጽ ጥቅም ላይ የሚውል ግሥን ተጠቀም፡፡ መጎናጸፊያ መጎናጸፊያ ወይም ከላይ የሚደረብ ልብስ
መርገጫ በሚትቀመጥበት ወቅት እግሮችህ የሚያርፉበት ሥፍራ ስለእነርሱ ለእነርሱ ሲባል ሁሉም መላእክት መናፈስት አይደሉምን አማራጭ ትርጉም: "ሁሉም መላእክት መናስፍት ናቸው"
ምናልባት እንዳንወሰድ "ስለዚህም እንዳንጠፋ"
ትክከለኝነቱ የተረጋገጠ እውነት መሆኑ የተረጋገጠ ማንኛውም መተላለፍ እና አለመታዘዝ የሚገባውን ቅጣት ይቀበላል አማራጭ ትርጉም: "ኃጢአት ያደረገ ማንኛውም ሰው እና የማይታዘዝ ሰው ሁሉ የሚገባውን ቅጣት ይቀበላል፡፡" መተላለፍ እና አለመታዘዝ እነዚህ ሁለት ቃላት በመሠረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን ማንኛውም አለለመታዘዝ ቅጣት እንደሚያስከትል አጽኖት ይሰጣል፡፡ መተው "ትኩረት አለመስጠት" ወይም "አለመቀበል" አከፋፈለ ሰጠ፣ መሰከረ እንደ እርሱ ፈቃድ "ፈጸም በሚፈልገው መልኩ"
የሰው ልጆች ሰዎች ለእርሱ አንዳች ነገር ሳያስገዛ አልተወም አማራጭ ትርጉም፡ "ሁሉን ነገር ለእርሱ አስገዛለት"
ከመለአክት አንሶ ሳለ . . . ክብር እና ምስጋና ይህንን በ HEB 2:7 ላይ በተረጎምከው መሠረት ተርጉመው፡፡ ልጆች በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል የሚያመለክተው በክርስቶስ ያመኑ ሰዎችን ነው፡፡
ወንድሞች ልላቸው ከተውንም አላፈረም "ወንድሞቹ ልላቸው ወዷል" ወንድሞች በዚህ ሥፍራ ይህ ቃል የሚያመለክተው ክርስትያን ወንድሞችን ነው፡፡ ይህም በክርስቶስ ያመኑት ሁሉ እግዚአብሔር ሰማያዊ አባታቸው የሆነ፤ የአንድ መንፈሳዊ ቤተሰብ አባላት ከመሆናቸው የተነሣ ነው፡፡
እነንደገናም እንዲህ አለ አማራጭ ትርጉም: "እንደገናም ነቢይ በሌላ ቅዱስ መጽሐፍ ላይ ክርስቶስ ስለ እግዚአብሔር ያለውን እንዲህ ጽፎታል፡" (UDB) የእግዚአብሔር ልጆች በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል የሚያመለክተው መንፈሳዊ ልጆቹ የሆኑትን ሰወዎችን ነው፡፡ ለምሳሌ ያኸል፣ "የእግዚአብሔር ልጆች" የሚለው ቃል በኢየሱስ በማመን የእግዚአብሔር የሆኑትን ሰዎችን ነው፡፡ ሁሉም ሥጋንና ደምን ተካፍለዋል አማራጭ ትርጉም: "ሁሉም የሰው ልጆች ናቸውን" ሕይወታቸውን ሁሉ በባርነት ኖረዋል ይህ ሀረግ ምሳሌያዊ ነው፡፡ የሚያመለክተውም ሞትን በመፍራት ባርነት ውስጥ መኖራቸውን ነው፡፡
አገኘ አማራጭ ትርጉም: "አገኘ"
ወንድሞች በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል የሚያመለክተው ወንዶች እና ሴቶችን ያካተተ ክርስቲያኖችን ነው፡፡ ምክንያቱም በክርስቶስ የሆኑት እግዚአብሔር ሰማያዊ አባታቸው የሆኑ የአንድ መንፈሳዊ ቤተሰብ አባላት ናቸውና፡፡ የሃይማኖታችን አማራጭ ትርጉም፡ "እኛ የተቀበልነው" ወይም "እኛ ያመንበት"
የእግዚአብሔር ቤት በእግዚአብሔር ቤተሰብ ውስጥ ያሉ ሰዎች ልጅ ይህ የእግዚአብሔር ልጅ የሆነው የኢየሱስ ወሳኝ ስም ነው፡፡ የምንደፍርበት የምንመካበት አማራጭ ትርጉም፡ "እኛ የምንመካበት ተስፋ አለን"
አለመደሰት "ደስተኛ አለመሆን" በልባቸው ሁሉ ጊዜ ይኮበልላሉ አማራጭ ትርጉም: "ሁል ጊዜ እኔን ለመከተል አይፈልጉም" ወደ እረፍቴ አይገቡም "እኔ በሚገኝበት ሆነው እንዲያርፉ አልፈቅድላቸውም"
ኖት የለውም።
ወንድሞች በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል የሚያመለክተው ወንዶች እና ሴቶችን ያካተተ ክርስቲያኖችን ነው፡፡ ምክንያቱም በክርስቶስ የሆኑት እግዚአብሔር ሰማያዊ አባታቸው የሆኑ የአንድ መንፈሳዊ ቤተሰብ አባላት ናቸውና፡፡ ከእናንተ በማንኛችሁም ውስጥ የማያምን ክፉ ልብ "ክፉ የሆነ፣ የማያምን ልብ በማናችሁም ውስጥ" ወይም "ማንኛችሁም ክፋትን እንዲታደርጉ የሚያደረግ የማያምን ልብ" ኮብላይ ልብ "እንድትኮበልሉ የሚያደርግ ልብ፡፡" ሕያው አምላክ አማረጭ ትርጉም: 1) "በእርግጥ ሕያው የሆነ እውነተኛ አምላክ" ወይም 2) "ሕይወትን የሚሰጥ አምላክ፡፡" ዛሬ ተብሎ ስጠራ ሳለ ዕድሉ እስካለ ድረስ ከእናንተ መካከል ማንም በኃጠአት ተታሎ ልቡን እንዳያደነድን አማራጭ ትርጉም፡ "እልከኛ እንዳይሆን፣ ሌሎች እንዲያስቱት እንዳይፈቅና ኃጢአት እንዳያደርግ" ወይም "ኃጢአትን አታድረግ፣ ራስህን አታታል እንዲሁም እለከኛ አትሁን"
እኛም ሆነናልና ጸሐፊውና አንባቢያኑ ሁለቱም መተማመን ፍጹም የሆነ እምነት እስከ መጨረሻው ሞት ድምፁን "እግዚአብሔር" ወይም "እግዚአብሔር የተናገረውን" ልባችሁን አታደንድኑ፣እስራኤላዊያነ በአመፅ እንዳደረጉት ይህንን በ HEB 3:8 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከት፡፡
የእርሱ እረፍት የእግዚአብሔር ሕዝብ እግዚአብሔር የሰጣቸውን የተስፋ ቃላት ሁሉ ፍጻሜን አግኝቶ በመመልከት ሐሴት የሚያደርግበት እና መከራ ያሌለበት ሥፍራ ነው፡፡ እኛ ጸሐፊው እና አንባቢያኑ
ስለዚህ ምክንያም እግዚአብሔር በእርግጠኝነት የማይታዘዙትን ሰዎች ይቀጣልና (HEB 3:19) ከእናንተ መካከል ማንኛችሁም እግዚአብሔር ተስፋ ወደ ገባው የእግዚአብሔር እረፈት ሳይገባ እንዳይቀር አማራጭ ትርጉም፡ "ከእናንተ መካከል ማንንም እግዚአብሔር ወደ እርሱ አይገቡም ብሎ እንዳይናገር" ወይም "እግዚአብሔር ለሁላችሁም እርሱ ባለበት ያርፉ ዘንድ ተንግሯቸዋል" እንዲህ ማድረግ ይጠበቅብናል ጸሐፊው እና አንባቢያኑ ይህንን ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ለእኛ ለጸሐፊዎቹ እና ለአንባቢያኑ በእምነት ከራሳቸው ጋር ሳያዋህዱ የሰሙት ሰዎች አማራጭ ትርጉም፡ "የኢየሱስን መልዕክት የሰሙት ነገር ግን ያላመኑት ሰዎች"
የፍጥረት ሥራው ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ ተፈጽሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ዓለም ከመፈጠሩ በፊት እንኳ ዕቅዱ ሙሉ ለሙሉ ታውቋል፡፡" ወደ እረፍቴ ፈጽሞ አይገቡም "እኔ ባለሁበት በዚያ አያርፉም"
አንዳንዶች ይገቡበት ዘንድ የእግዚአብሔር እረፍት ተጠብቆላቸዋል፡፡ "እግዚአብሔር አንዳንድ ሰዎች ከእርሱ ጋር ያርፉ ዘንድ ፈቅደቃል፡፡" ድምፁ "እግዚአብሔር" ወይም "እግዚአብሔር እያለ ያለው" ልባችሁን አታደንድኑ ይህንን በ HEB 3:8 ላይ ምንም ብላችሁ እንደተረጎማችሁ ተመልከቱ፡፡
ወደ እግዚአብሔር እረፍት የሚገቡት "እግዚአብሔር ባለበት ከእርሱ ጋር የሚያርፉት ሰዎች" ወደዚያ እረፍት ለመግባት እንትጋ "በተጨማሪ እግዚአብሔር በሚገኝበት ከእርሱ ጋር ለማረፍ ማድረግ የሚገባንን ነገር ሁሉ እናድረግ" እንትጋ "ፈቃደኞች እንሁን" ልክ አንደእነርሱ ባለመታዘዝ እንዳንወድቅ አማራጭ ትርጉም: "በተመሳሳይ መልኩ አለመታዘዝ" እነርሱ ያንን አደረጉ በበረሃ እስራኤላዊያን በእግዚአብሔር ላይ በማመጽ ያንንን አደረጉ
የእግዚአብሔር ቃል የእግዚአብሐየር ቃል ወይም እግዚአብሔር የተናገረው መልዕክት ሕያው እና የሚሠራ እግዚአብሔር ቃል ሕያው እንደሆነ፤ እንዲሁም ኃይል አለው፡፡ ከባለ ሁለት አፍ ሰይፍ ይልቅ አፍ ሰይፍ - የእግዚአብሔር ቃል ወደ ሰው ውስጥ ዘልቀው ይገባል፡፡
የልብን ሀሳብ እና መነሻ ሀሰብ ያውቃል የእግዚአብሔር ቃል ድብቅ ሀሳባችንን እንኳ ሳይቀር ይገልጣል፡፡ and ሁሉ ነገር የተገለጸ ነው እንዲሁም በመጨረሻ ተጠያቂ በሚንሆንበት በእርሱ ፊት ሁሉ ነገር የተራቆተ ነው፡፡ "በአኗኗራችን መሠረት የሚፈርድብን እንዲሁም ሁሉንም ነገራችንን የሚመለከት እግዚአብሔር ነው፡፡" የተራቆተ እና የተገለጠ ነው እነዚህ ሁለት ቃላት በመሠረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆኑ አጽኖት የሚሰጡትን ከእግዚአብሔር ፊት ምንም የተሠወረ ነገር አለመኖሩን ነው፡፡
ኢየሱስ የእግዚብሔር ልጅ፣ እምነታችንን አጥብቀን እንያዝ አማኞች “የእግዚአብሔር ልጅ” የሆነውን ኢየሱስን “አጥብቀው መያዝ” ይኖርባቸዋ፡፡ የእግዚአብሔር ልጅ ይህ የኢየሱስ እጅግ ወሳኝ የሆነ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ለእኛ የማይራራ ሊቀ ካህን የለንም፡፡ "ያለን ሊቀ ካህን ለእኛ የሚራራ ነው፡፡" እርሱ ኃጢአት የለበትም አማራጭ ትርጉም፡ "እርሱ ኃጢአት አላደረገም" የጸጋው ዙፋን አማራጭ ትርጉም: "ጸጋ የሚገኝበት የእግዚአብሔር ጸጋ" ወይም "ለጋስ የሆነው እግዚአብሔር በዙፋኑ ላይ ተቀምጧል፡፡"
በእነርሱ ፈንታ ይፈጽማል አማራጭ ትርጉም: "እነርሱን ይወክላል" ይገባቃል አማራጭ ትርጉም: "ይጠበቅበታል"
ልጅ . . . አባት ይህ በኢየሱስ እና በእግዚአብሔር አባት መካል ያለውን ግንኙነት የሚያሳይ በጣም ወሳኝ የሆነ የማዕረግ ስም ነው፡፡
እንደገናም እንዲህ አለ እግዚአብሔርም እንዲህ አለ (HEB 5:5)
በሥጋው ወራት አማራጭ ትርጉም: "በምድር ላይ ሲኖር ሳለ" ልጅ፣ በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል የሚያመለክተው የሰው ልጅ ሆኖ ወደ ምድር የመጣውን የእግዚአብሔር ልጅ የሆነውን ኢየሱስን ነው፡፡
ፈጸመ በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል የሚያመለክተው "ማጠናቀቅን" ወይም "ሙሉ መሆንን" ነው፡፡ እናንተ ለማድመጥ የዘገያችሁ ናችሁ "እናንተ ለመረዳት የዘገያችሁ ናችሁ" ወይም "እናንተ ለማድመጥ ምንም ፍላጉት የላችሁም"
መርሆዎች በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል ያለው ትርጉም መመረያ ወይም ውሳኔ ለመወሰን የሚረዳ መርህ ነው፡፡ ወተት መሠረታዊ የሆነ መንፈሳዊ እውነቶች ጠንካራ ምግብ "ጠንካራ መንፈሳዊ እውነቶች"
ወደፊት መግፋት ይኖርብናል አማራጭ ትርጉም: "ወደፊት መገስገስ ይኖርብናል" እጆቻችንን በመጫን ይህ ዓይነቱ ልምምድ የሚደረገው አንድ ነው ለልዩ አገልፍሎት ወይም ሥልጣን ለመለየት ነው፡፡
ሰማያዊ ስጦታን የቀመሱ ይህ የሚያመለክተ እግዚአብሔር ያዳናቸውን አማኞችን ነው፡፡ የእግዚአብሔር መልካም ቃል የቀመሱትን ይህ የእግዚአብሔርን ቃል ራሳቸው አማኞችን የሚያመለክት ነው፡፡ የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታል ሰዎች ከእግዚአብሔር ፊታቸውን ሲያዞሩበት ልክ ኢየሱስን እንደሚሰቅሉት ነው፡፡ ወደቁ አማራጭ ትርጉም: "ከእግዚአብሔር ፊታቸውን አዙሩ"
እግዚአብሔር ይረሳ ዘንድ አመጸኛ አይደለም አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚአብሔር ፍትሐዊ ነው እንዲሁም አይዘነጋም" HEB << | HEB >>
ታታርነት ጥንቃቄ የተሞላበት በትጋት መሥራት ዳተኛ ሰነፍ መመስል የሌላውን ሰው ባሕርይ ለመምሰል የሚደረግ ጥረት
እንዲህ ይላል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል
እርግጥ እና ጽኑ መልሕቅ በዚህ ሥፍራ ላይ “እርግጥ” እና “ጽኑ” ተብለው የተተረጎሙት ቃላት በመሠረታዊ ትርጉማቸው ተመሳሳይ ሲሆኑ አጽኖት ሰጥተው የሚያሳዩት መልሕቁ ላይ ሙሉ ለሙሉ አስተማማኝ መሆኑን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ፈጹም አስተማማኝ መሕልቅ" የነፍሳችን መሕልቅ መሕልቅ ጀልባ በውሃ ተንድታ እንዳትወሰድ እንደሚያደረግ ሁሉ ኢየሱስ በእግዚአብሔር መገኘት ውስጥ እንድንሆን ያደርገናል፡፡ ስለእኛ ቀዳሚ ነው "ስለ እኛ ሲል ቀድሞ የሄደ"
እርሱ አባት የለው መልከጼደቅ አባት የለውም የዘመን ጅማሬ ወይም የሕይወት ፍጻሜም የለውም መልከጼደቅ የተወለደበትን ወይም የሞተበትን ዘመን የሚያሳይ ምንም መረጃ የለም፡፡
የክህነት አገልግሎት የተሰጣቸው ከሌዊ ወገን አማራጭ ትርጉም: "ካህናት የሚሆኑት ከሌዊ ወገን የሆኑት ናቸው፡፡" የሌዊ ወገን የሆኑት ሁሉ ግን ካህናት አይሆኑም፡፡
was in the private parts of his ancestor Abraham AT: "had not yet been born"
what further need was there for another priest to arise after the order of Melchizedek, and not be named after the order of Aaron? "no one would have needed another priest, one who was like Melchizedek and not like Aaron, to arise."
ከሰው ዘር ጋር ግንኙነት ያላቸው ሕጎች ክርስቶስ የሌዊ ወገን ሳይሆን ካህን መሆን ይችል ነበር፡፡ እንደ መልከ ጼደቅ ሹመት አማራጭ ትርጉም: "እንደ መልከ ጼደቅ"
ሕጉ ምንም ነገርን ፍጹም ማድረግ አይችልም ይህ የሚያሳየው ሕግ “ደካማ እና ጥቅም ያሌለው” መሆኑን ያሳያል፤ ስለዚህም “ልሻር” ይገባዋል፡፡ መቅረብ "ቅረቡ"
ይህ የተሻለው ማስተማመኛ በመሓላ ባይረጋገጥ ኖሮ ባልሆነም ነበር "የተሻለ መተማመን ይኖረን ዘንድ ዘንድ ሰው በመሓላ ማረጋገጥ ይኖርበታል” ወይም “. . . ክርስቶስ ካህን ሆኖ ለመሾም” አንተ ለዘላለም ካህን "አንተ ሁል ጊዜም ካህን ነህ እንዲሁም ካህን ትሆናለህ" (UDB)፡፡
ማረጋገጫ "ማረጋገጫ" ወይም "ተስፋ" his priesthood is unchangeable "he will remain a high priest forever"
ሰማይ. ሰማይ፣ ሰማያዊ ስለዚህ "ክርስቶስ ለዘላለም ሊቀ ካህናችን ስለሆነ" በእርሱ በኩል "እርሱ ካደረገልን ነገር የተነሣ"
ምንም አያስፈልገውም "ክርስቶስ አያስፈልገውም" ሕጉ ይፈቅዳል "እግዚአብሔር በሕጉ በኩል በፈቀደው መሰረት" ከሕጉ በኋላ የመጣው የመሓላ ቃል ልጁን ሾመው፡፡ "ሕጉን ከሰጠ በኋላ እግዚአብሔር ማለ እንዲሁም ልጁን ሾመው" ፍጹም የሆነውን "እግዚአብሔርን ፈጽሞ የታዘዘውን እና ፍጹም የሆነውን" ራሱን መስዋእት አድርጎ ሰጠ . . . ለዘላለም ራሱን ፍጹም ያደረገውን ልጁን የእግዚአብሔር ልጅ የሆነው ኢየሱስ ራሱን ለዓለም ሁሉ ኃጢአት ብቸኛ ፍጹም መስዋእት አድርጎ ሰጠ፡፡ እግዚአብሔር ስለዓለም ሁሉ ኃጢአት ሌላ መስዋእትን አይቀበልም ነበር ምክንያቱም ፍጹም፣ ለሁሉም የሚሆን እና ቅዱስ የሆነ ሌላ መስዋእት ልኖር ስላማይችል ነው፡፡ እግዚአብሔር እራሱ መስዋእት መሆን ይገባው ነበር ስለዚህም የእግዚአብሔር ልጅ ዘላለማዊ የኃጢአት ይቅርታን ለማስገኘት ሲል ሕይወቱን አሳልፎ ሰጠ፡፡ ልጅ ይህ የእግዚአብሔር ልጅ የሆነው የኢየሱስ ወሳኝ የማዕረግ ስሙ ነው፡፡
ቅጂ እና ጥላ እነዚህ ቃላት በመሠረታዊ ትርጓመማቸው ተመሳሳይ ናቸው፡፡ አጽኖት ሰጥተው የሚያስተላልፉትም መልዕክት የመገናኛ ድንኳኑ በሰማይ ያለው የመገናኛ ድንኳን ምሳሌ መሆኑን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ግልጽ ያልሆነ ምስል" ምሳሌ "ዲዛይን"
ክርስቶስ ተቀብሏል "እግዚአብሔር ለክርስቶስ ሰጥቶታል" ነቀፋ ያሌለበት ፍጹም
ተመልከት አማራጭ ትርጉም፡ "ተመልከት" ወይም "አድምጥ" ወይም "አሁን ልነግራችሁ ያለሁትን ነገር በጥንቃቄ አድምጡ፡፡"
የመጀመሪያው ኪዳን ይህንን በ HEB 8:7. ላይ በተረጎምከው መሠረት ተርጉመው፡፡ ደንቦች "ዝርዝር መመሪያዎች" ወይም "ሕግጋቶች" ወይም "አቅጣጫ ጠቋሚ ሕጎች" ስለዚህ ጸሐፊው በ HEB 8:7. ላይ የጀመረውን ሐተታ ቀጥሏል፡፡ ክፍል ተዘጋጅቷል "እስራኤላዊያን ክፍል አዘጋጅተው ነበር" በመስዋእት ህብስት "በእግዚአብሔር ፊት የሚቀርብ ህብስት" (UDB) ወይም "ካህናት በእግዚአብሔር ፊት የሚያቀርቡት ህብስት"
ከሁለተኛው ማጋረጃ በኋላ የመጀመሪያው መጋረጃ ከመገናኛ ድንኳኑ ውጨኛው ክፍል ውስጥ የሚገኝ ስለሆነ “ሁለተኛው መጋረጃ” “በቅዱስ ሥፍራው” እና “በቅድስተ ቅዱሳኑ” መካከል የሚገኝ ሥፍራ ነው፡፡ በውስጡም "በቃል ኪዳኑ ታቦት ውስጥም" አድገዋል "አብቧል" ወይም "በቅሏል" ወይም "አድገዋል" የድንጋይ ጽላት የተጻፈበት ጠፍጣፋ ድንጋይ፡፡ ምስል የሆነ ነገርን በመወከል የተቀረጸ ድንጋይ በላዩ ላይ የኩሩቤል ምስል ነበር "ክሩቤል በላዩ ላይ ነበር" ማስተሰሪያ ኪዳን የቃል ኪዳኑ ታቦት የላይኛው ክፍል
ይህ ነገር ከተዘጋጀ በኋላ አማራጭ ትርጉም: "ካህናቱ እነዚህ ነገሮች ካሰናዱ በኋላ" አዘጋጁ "አስቀድሞ ማዘጋጀት" ከመሰዋት በስቀር ምንም አልቀረም "ጉል ጊዜ ይሰው ነበር" ወይም "ሁል ጊዜ ይሰዋል"
መንገዱ . . . ገና አልተገለጠም ነበር "እግዚአብሔር መንገዱን ገና አልገለጠውም ነበር" ቅድስተ ቅዱሳኑ አማራጭ ትርጉሞች: 1) በምድር ላይ በመገናኛ ድንኳን ውስጥ የሚገኘው የውሰጠኛው ክፍል ወይም 2) በሰማይ የእግዚአብሔር መገኛ፡፡ የመጀመሪያው የመገናኛ ድንኳን አሁንም ድረስ ቆሞ ይገኛል አማራጭ ትርጉሞች: 1) "የመገናኛ ድንኳኑ ውጫዊው ክፍል አሁንም ድረስ ቆሞ ይገኛል ወይም 2) "የመስዋእት ሥርዓቱ ቀጥሏል" በምሳሌ ማብራሪያ "ምስል" በአሁኑ ወቅት "አሁን" የአምላኪውን ሕልና ፈጽሞ ለማንጻት አይችልም ነበር "የሚያመልከውን ሰው ከበደለኝነት ፈጽሞ ለማንጻት አይችልም ነበር" የመታጠብ ሥርዓት "ሕግጋት" ወይም "ምሳሌያዊ ተግባራት" ለሥጋ ሥርዓቶች "ለአካላዊ ሰውነት የሚሆኑ ሕግጋቶች" እነዚህ ሁሉ ሕግጋቶች ለሥጋ የተሰጡ ናቸው "እግዚአብሔር እነዚህ ሁሉ ሕግጋቶች የሰጠው ለሥጋ ነው" አዲስ ሥርዓት "አዲስ ኪዳን" (ULB)
መልዕካም ነገሮች “አዲስ ሥርዓት” (HEB 9:8) ቅድስተ ቅዱሳን በሰማይ የእግዚአብሔር መገኘት
መርጫት ... አመድ ሥርዓታዊ መንገድ ንጹሕ ባልሆኑት ላይ ካህኑ ንጹሕ ባልሆኑት ሰዎች ላይ ትንሽ አመድ ይረጭባቸዋል፡፡ ለእግዚአብሔር እንከን ያለሌበትን መስዋእት በዘላለማዊ መንፈስ ያቀረበው፣ ሕያው የሆነውን እግዚአብሔር ማምለክ እንችል ዘንድ ሕልናችንን ከሞተ ሥራ ያነጻው የክርስቶስ ደም ግን ምን ያኽል የተሻለ ነው? "ክርስቶስ በዘላለማዊ መንፈስ አማካኝነት ራሱን ምንም ነቀፋ ያሌለበት መስዋእት አድርጎ ለእግዚብሔር አቅርቧል፡፡" የክርስቶስ ደም ... ሕልናችንን ያነጻል ኢየሱስ ራሱን መስዋእት አድርጎ በማቅረቡ ምክንያት ለሰራነው ኃጢአት በደለኝነት ከእንግዲህ ሊሰማን አይገባም፡፡ ሕልናችንን የጸሐፊውን እና የአንበባቢው ሕልና ቅጣት "ፍርድ" በእግዚአብሔር የተጠሩት በእግዚአብሔር የተሾሙት ወይም የእርሱ ልጆች እንዲሆኑ የተመረጡት
ውርስ አንድ ሰው ስሞት ሌላኛው ሰው የእርሱን ንብረት እንዲወስድ የሚፈቅድለት የሕግ ወረቀት፡፡
ዕብራዊያን 9፡ 18-20 የመጀመሪያው ኪዳንም ቢሆን የተመሠረተው ያለ ደም አልነበረም "እግዚአብሔር የመጀመሪያውን ኪዳንም ቢሆን የመሠረተው በደም ነበር" ደሙን ወስዶ ...ከውሃ ጋር...እና ይረጨዋል . . . ጥቅል መጽሐፍ. . . እና በሁሉም ሰዎች ላይ ካህኑ ሂሶጱን ወስዶ በደም እና ውሃ ውስጥ ይነክረውና በጥቅል መጽሐፉ ላይ እንዲሁም በሕዝቡ ላይ ይረጨዋል፡፡ ሂጾጵ ለመርጨት ሥርዓት ጥቅም ላይ የሚውል እፅዋት
መርጨት ይህንን በ HEB 9:19 ላይ ምን ብለህ እደተረጎምከው ተመልከት፡፡ መያዥያ ዕቃ "አንድ ነገር ለመያዝ የሚያገለግል ዕቃ" ወይም "ማጠራቀሚያ" የክህነት አገልግሎት "የካህናት ሥራ" ሁሉ ነገር በደም ይነጻል "ካህናት ሁሉን ነገር ለማንጻት ደምን ይጠቀማሉ" ዳም ሳይፈስ የኃጢአት ሥርዔት የለም "እግዚአብሔር የሰዎችን ኃጢአት ይቅር የሚለው ካህኑ መስዋእትን ካቀረበ እና ስለእነርሱ ካቀረበ ነው፡፡"
የሰማዩ ቅጂ የሆነው በእነዚህ እንስሶች መስዋእት መንጻት ካለበት "ካህናት የሰማዩ ቅጂ የሆነውን ለማንጻት የእንስሳት መስዋእትን ልጠቀሙ ይገባል፡፡" ሰማያዊው ነገር ራሱም በምበልጥ መስዋእት ልነጻ ይገባዋል፡፡ ምድራዊው ቅጂ ከሚነጻበት መስዋእት ይልቅ "ሰማያዊው ነገርንም እግዚአብሔር በጣም በተሻለ መስዋእት ልያነጻ ይገባዋል" እርሱ . . . በእግዚአብሔር ፊት ይቀርባል እርሱ . . . ወደ እግዚአብሔር መገኘት ይመጣል፡፡
ወደዚያ አይሄድም "ወደ ሰማይ አይገባም" (UDB) ይህ እውነት ከሆነ "እርሱ ሁል ጊዜ መስዋእትን የሚያቀርብ ከሆነ" ከምድር ጅማሬ "እግዚአብሔር ዓለም ፈጠረ" እርሱ ገልጦታል አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር እርሱ ገልጦታል"
መስዋእት ሆኖ የቀረበው ክርስቶስ አማራጭ ትርጉም: "ራሱን መስዋእት አድርጎ ያቀረበው ክርስቶስ"
እነዚህ እውነታዎች አይደሉም "እውነት የሆነ ነገር አይደለም" ቅረቡ "ለማመልክ ኑ" (UDB) ወይም "ይበልጥ ቅረቡ" እነዚህ መስዋእቶች መሰዋታቸው በቀረ ነበር? "እነዚህ መስዋእት ማቅረብ በተው ነበር፡፡" ማቆም "ማቆም" ሁኔታ "ሁኔታ" አንድ ጊዜ ከነጻ "እግዚአብሔር ያነጻው" ማወቅ "ሕልውናውን ማወቅ" የተሠራውን ኃጢአት ማስታወስ "እግዚአብሔር ሰዎች የሰሯቸውን ኃጢአት ያስታውሳል" ከዓመት ዓመት "በየዓመቱ" የኮርማ እና ፍየል ደም ኃጢአትን ፈጽሞ ለማስወገድ አይችልም፡፡ "የኮርማ እና የፍየል ደም ኃጢአትን ለማስወገድ አይችልም"
ሥጋን አዘጋጀኸልኝ "ለእኔ ሥጋን አዘጋጀኸልኝ"
ከዚህ በላይ እንደተገለጸው አማራጭ ትርጉም: "ከዚህ በላይ እንደጻፍኩት ኢየሱስ እንዲህ ብሏል፡" መስዋእን፣ መባን ወይም የሚቃጠል መስዋእትን እነዚህ ቃላት በ HEB 10:5-6 ላይ በተረጎምካቸው መሠረት ተርጉማቸው፡፡ የሚቀርቡት መስዋእት አማራጭ ትርጉም፡ "እነርሱ' እነዚህ ሰዎች የሚያቀርቧቸውን ሁሉንም መስዋእት ናቸው፡፡" ተመልከት "ከዚህ በመቀጠል ለሚናገረው ነገር ትኩረት ስጥ:" በእግዚአብሔር ፈቃድ መሠረት እኛም ለእግዚአብሔር ተሰጠን አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ክርስቶስ ራሱን መስዋእት ያደረግ ዘንድ ፈቃዱ ነበር እንዲሁም በዚህ መስዋእት አማካኝነት እኛ ለእግዚአብሔር የተሰጠን ሆንን"
በእርግጥ ይህ HEB 10:1-4 ከዚያ ቀጥሎ ካለው ጋር ያያይዛል፡፡ ጠላቶቹ ተዋረዱ እንዲሁም የእግሩ መረገጫ ሆኑ "እግዚአብሔር የክርስቶስን ጠላቶች አዋረዳቸው እንዲሁም አሳፈራቸው፡፡" አንድን ሰው በሌላ ሰው እግር በታች ማስቀመጥ የሚያሳፍር ነገር ነው፡፡ ለእግዚአብሔር የተሰጡት አማራጭ ትርጉሞች: "እግዚአብሔር ለራሱ ያዘጋጃቸው"
በመጀመሪያ በ HEB 10:17 ላይ ከተናገረው በፊት የተቀደሱት (HEB 10:14) ከእነዚህ ቀናት በኋላ "የመጀመሪያው ኪዳን ስጠናቀቅ"
ከዚያም በ HEB 10:16 ላይ ከተነገሩት በኋላ ያሉት ከእንግዲህ ወደህ ፈጽሞ አላስታውስም "ከእንግዲህ ወዲህ አላስታውሰውም" ኃጢአት እነና የሕግ አልባነት “ኃጢአት” እና “ሕግ አልባነት” የሚሉት ሁለት ቃልት በመሠረታዊ ሀሳባቸው ተመሳሳይ ናቸው፡፡ በአንድነትም አጽኖት የሚሰጡት የተፈጸመ ኃጢአትን ነው፡፡ ለእዚህ ነገሮች ይቅርታ የሚገኝበት ሥፍራ አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚአብሔር እነዚህ ነገሮች ይቅር ሲል" ከእንግዲህ ለኃጢአት መስዋእትን አያቀርቡም አማራጭ ትርጉም: "ሰዎች ከእንግዲህ ለኃጢአት መስዋእትን አያቀርቡም"
ወንድሞች በዚህ ሥፍራ ይህ ቃል ክርስትያኖችን የሚያመለክት ሲሆን ወንዶችን እና ሴቶችን ያመለክታል፡፡ ምክንያም በክርስቶስ የሚምኑ አማኞች ሁሉ የአንድ መንፈሳዊ ቤተሰብ አባላት ናቸውን፣ እግዚአብሔርም ሰማያዊ አባታቸው ነው፡፡ ቅድስተ ቅዱሳን የእግዚአብሔር መገኘት አካሉ አማራጭ ትርጉም: "የእርሱ ሞት" በመጋረጃው በኩል በምድራዊ መ,ቤተ መቅዱስ ውስጥ ያለው መጋረጃ በሰዎች እና በእውነተኛው የእግዚአብሔር መገኘት መካከል የሚለይ ግድግዳ መኖሩን ያሳያል፡፡ የእግዚአብሔር እያንዳንዱ አማኝ ሙሉ ዋስትና ጠንካራ መተማመን ልብን በመርጨት ማንጻት አማራጭ ትርጉም: "በኢየሱስ ደም የተረጨ ደም ንጹሕ ይሆናል፡፡ መረጨረት ይህ በ HEB 9:19 ላይ ምን በማለት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡
የምንተማመንበትን የተስፋ ቃለል አጥብቀን እንያዝ "የምንተማመንበትን ነገር ለሰዎች በቀጣይነት እንናገር ምክንያቱም እግዚአብሔር እንደሚፈጽም ቃል የገባውን ነገር እንደሚፈጽም እናምናለንና" መናወጥ "እርግጠኛ አለመሆን" ቀኑ ቀርቧል አማራጭ ትርጉም: "ኢየሱስ ተመልሶ የሚመጣት ቀን ቀርቧል"
ሆን ተብሎ "በሙሉ ስምምነት" ከእንግዲህ ወዲህ ለኃጢአት መስዋእ መሰዋት አያስፈልግም "እግዚአብሔር ኃጢአቱን ይቅር ይልለት ዘንድ ማንም ከእንግዲህ መስዋእትን አይሰዋም"
ሁለት ወይም ሦስት "2 ወይም 3" ማንኛውም ሰው ምን ያኸል ቅጣት ይባዋል ብላችሁ ታስባላችሁ . . . ጸጋ? አማራጭ ትርጉም: "ይህ በጣም ከባድ ቅጣት ነው፡፡ ይሁን እንጂ ይህ ቅጣት ለማንም ቢሆን በጣም ከባድ ነው . . . ጸጋ!" የእግዚአብሔር ልጅ አለመቀበል ይህ ቃል ክርስቶስ ማን እንደሆነ እና የሠራውን ሥራ አለመቀበልን የሚያሳይ ምስለላዊ ምሳሌ ነው፡፡" የእግዚአብሔር ልጅ ይህ የኢየሱስ ወሳኝ የሆነ የማዕረግ ስም ነው፡፡ ለእግዚአብሔር በተሰጠበት ደሙ አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ለራሱ በሰጠበት ደሙ" የጸጋ መንፈስ "ጸጋ የሚሰጠው የእግዚአብሔር መንፈስ"
እናውቃለን ጸሐፊው እና አንባቢኑ ይህን ያውቃሉ በእጆቹ ላይ ይወድቃሉ አማራጭ ትርጉም: "በሙሉ ፍርዱ ሥር ናቸው"
አንድ ጊዜ ከበራላችሁ በኋላ "እወነቱን ካወቃችሁ በኋላ" ሰዎች ልዘባበቱባችሁ እና ልሰድባችሁ ይችላሉ እንዲሁም ያሳድዷችኋል "ሰዎች በመሳደብ እና በአደባባይ እናንተን በማሳደድ ይዘባበቱባችኋል" እናንተ ራሳችሁ አንባቢያኑ እንደሚዘባበቱባቸው፣ እንደሚያሥሯቸው እና ንብረታቸውን እንደሚዘርፏቸው ሰዎች ሳይሆን
መጣል ምንም እርባና ወይም ጥቅም እንዳሌለው በቅርቡ "በቅርብ ጊዜ"
የእኔ ጻድቅ "የእኔ ተማኝ ተከታዮች"
እምነት አንድ ሰው በመተማመን በመጠበቅ ላይ ሳለ የሚኖረው እርግጠኝነት ነው "እምነት አንድ ሰው በመተማመን ለመጠባበቅ የሚሆነው መሠረት ነው" በመተማመን በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል የሚያመለክተው እርግጠኛ የሆነውን የእግዚአብሔርን የተስፋ ቃል ነው፡፡ በተለይም ሁሉም አማኞች በኢየሱስ ክርስቶስ የሆኑት አማኞች አንድ ቀን በሰማይ ከእግዚአብሔር ጋር ለዘላለም እንደሚሆኑ ያላቸው እርግጠኝነት ነው፡፡ ስለዚህም በዚህ አማካኝነት "ምክንያቱም አሁን ለማይታየው ነገር እንደኳ እርግጠኞች ናቸው" አባቶቻችን በእምነታቸው አስተዋሉ "እግዚአብሔር አባቶቻችን ከእምነታቸው የተነሣ አረጋግጧል"
ይበልጥ ተገቢ ነው "የተሻለ" አቤል አሁንም ይናገራል አማራጭ ትርጉም: "አቤል በቀጣይነት እያስተማረን ያለው ነገር ምንድ ነው"
በእምነት ያዕቆብ ተነጠቀ፣ ሞትም አላገኘውም አማራጭ ትርጉም፡ "በእምነት ያዕቅብ አልሞተም ምክንያቱም እግዚአብሔር ወስዶታልና ሞትን አለየም "ሞት" እርሱ እግዚአብሔርን አስደስቶታል ተብሎ ስለእርሱ ተነግሮአል፡፡ አማራጭ ትርጉሞች: 1) "እግዚአብሔር ሔኖክ እንዳስደሰተው ተናግሯል" ወይም 2) "ሰዎች ሔኖክ እግዚአብሔርን እንዳስደሰተው ተናግሯል፡፡" ከመወሰዱ በፊትም "እግዚአብሔር እርሱን ከመንጠቁ በፊት"
በእግዚአብሔር ማስጠንቀቂያ ስለተሰጣቸው አማራጭ ትርጉም: "ምክንያቱም እግዚአብሔር አስጠንቅቋቸዋል" ያልታዩ ነገሮች አማራጭ ትርጉም: "ከዚህ በፊት ማንም አይቶት የማያውቀው ነገር" ዓለም በዚያን ዘመን በዓለም ውስጥ ይኖሩ የነበሩት ሌሎች ሰዎች፡፡
ወደ . . . ሄደ "ወደ . . . ለመሄድ ቤቱን ተወ" ወደ ተስፋይቱ ምድር "እግዚአብሔር ለእርሱ ቃል የገባው ምድር" አብረን ወራሾች "ከእርሱ ጋር ወራሾች ነን" አርክቴክት የሕንጻ ግንባታ ንድፍ የሚሠራ ሰው
የማርገዝ ኃይል "የማርገዝ በቃት" እግዚአብሔር . . . መቀበል "እግዚአብሔር . . እንደሆነ ማመን" ዘሮችን የማይቆጠሩ . . . በሰማይ እንዳለ ክዋክብት እና በሐይቅ ዳር እንዳለ አሸዋ በጣም ብዙ
ከርቀት ተመልከተው ተሳለሙት This phrase is comparing the prophet's understanding of future events to welcoming a traveler arriving from far away. AT: "having understood what God will do in the future" ተቀብለዋል "ተቀባይነት ማግኘት" ወይም "መቀበል" እንግዶች "መጻፈተኞች" ወይም "የውጪ ሰዎች" ሀገር ቤት "ሀገር"
በእርግጥ "በእርግጠኝነት" ወይም "በእግጥ" ወይም "ለዚህ ነገር ትኩረት ስጡ:" ሰማያዊው ሥፍራ "ሰማያዊው ሀገር" ወይም "በሰማይ ያለው ሀገር" እግዚአብሔርን አምላካቸው ብለው ለመጥራት አላፈሩም "እግዚአብሔር አምላካቸው ብለው ይጠሩት ዘንድ ፈቃደኛ ነው" ወይም "እግዚአብሔር ለሌሎች የእነርሱ አምላክ ብለው ይጠሩት ዘንድ ፈቃደኛ ነው"
መስዋእት ማቅረብ እንደ ስጦታ ወይም ለእግዚአብሔር መስዋእት ከልጅህ ከይሳቅ ዘር "የአንተ ዘሮች ተብለው የሚጠሩት የይሳቅ ልጆች ናቸው" እርሱን መልሰው ተቀበሉት "አብረሃም ይሳቅን መልሶ ተቀበለው"
ያዕቆብ አመለከ "ያዕቅብ እግዚብሔርን አመለከ" የእርሱ መጨረሻ "የእርሱ ሞት"
ሙሴ ከተወለደ በኋላ በወላጆቹ ለሦስት ወር ያኸል ሸሸጉት አማራጭ ትርጉም: "የሙሴ ወላጆች ሙሴ ከተወለደ በኋላ ለሦስት ወራት ያኸል ሸሸጉት" አደገ "ትልቅ ሰው ሆነ" የእግዚአብሔርን ሕዝብ ስቃይ ተካፈለ "ከእግዚአብሔር ሕዝብ ጋር ተሰቃየ" ክርስቶስን መከተል ያለው መከራ "ክርስቶስ የሚፈልገውን ነገር በማድረጉ ምክንያት ከሰዎች ዘንድ የሚደርስበት ነቀፋ" ወደፊት የሚያገኘውን ሽልማት ከፊቱ አተኩሮ እየተመለከተ "በሰማይ የሚያገኘውን ሽልማት እያሰበ"
እንዲህ አላደረገም . . . ጸንቶ አለፈ . . . አስቀድሞ ተመለከተ ሙሴ የማይታየውን እየተመለከተ "ያግዘው ዘንድ በእግዚአብሔር ላይ እየተደገፈ" የማይታይ "በዐይን ማየት የማይቻል"
አለፉ እስራኤላዊያን አለፉ ተዋጡ አማራጭ ትርጉም፡ "ውሃው ዋጣቸው" ወይም "ሰመጡ" ለሰባት ቀናት በዙሪያው ዞሩ አማራጭ ትርጉም: "እስራኤላዊያን ለሰባት ቀናት በዙሪያው ተሰልፈው ዞሩ" ለመሰለል የተላት ሰዎች በሰላም ተቀበለች አማራጭ ትርጉም: "ለመሰለል የተላኩትን ሰዎች ሸሸገቻቸው"
ከዚህ በተጨማሪ ምን ማለት እችላለሁ? አማራጭ ትርጉም: "ከዚህ በተጨማሪ በጣም ብዙ ምሳሌዎችን ማንሳት ይቻላል፡፡" ጊዜ ያጥረኛል አማራጭ ትርጉም: "በዚ ጊዜ አይኖረኝም" ተቆጣጠሩት "አሸነፉ" የአንበሳውን አፍ ዘጋ . . . የእሳቱን ነበልባል ያጠፋ . . . ከሰይፍ የታደገ የእስራሴል ሕዝቦች ከሞት ያመለጡባቸው መንገዶች፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "አንበሶች አልበሏቸውም . . . እሳቱ አላቃጠላቸውመረ . . . ሰይፍ አላጠፋቸውም፡፡" ተፈወሱ አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ፈወሳቸው"
ሴቶች ሙታናቸውን በትንሳኤ ተቀበሉ "ሴቶች የሞተባቸውን ሰው እግዚአብሔር ከሞት አስነስቶ ሰጣቸው" ሌሎች ተገረፉ . . . ሌሎች መዘባበቻ ሆኑ እንዲሁም ተገረፉ . . . በደንጋይ ተወግረው ሞቱ . . .በመጋዝ ተሰንጥቀው ሞቱ . . . ሌሎስ በሰይፍ አንገታቸው ተቀላ አማራጭ ትርጉም: "ሌሎች በሰዎች ተገርፈው መከራን ተቀበሉ . . . ሌሎች በሰዎች መሳለቂያ ሆነው ተገረፉ . . . ሌሎች በደንጋይ ተወገሩ . . . ሌሎስ በመጋዝ ለሁለት ተሰንጥቀው ሞቱ . . . ሌሎች ተገደሉ፡፡" መገረፍ ከፍተኛ ስቃይን መቀበል መለቀቃቸውን አልፈለጉም "ሰዎች ከእስር ይለቋቸው ዘንድ ክርስቶስን ለመካድ ፈቃደኞች አልበሩም" በሰንሰለት መታሰር እንኳ "ሰዎች በሰንሰለት አስረዋቸው በወህኒ ቤት ውስጥ ያኗሮዋቸው ነበር" ተዘዋወሩt "ከቦታ ቦታ ተጓዙ" ወይም "በሁሉም ጊዜ ኖሩ" ተቸገሩ "ምንም ነገር አልነበራቸውም" ወይም "ምንም አልነበራውም" ወይም "ደሃ"
ከእምነታቸው የተነሣ ምንም እንኳ እነዚህ ሰዎች ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት ቢኖራቸውም ተስፋ የገባላቸው ነገር ግን አልተቀበሉም ነበር፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ከእምነታቸው የተነሣ እነዚህ ሰዎች እግዚአብሔር አክብሯቸዋል ይሁን እንጂ እግዚአብሔር የገባላቸውን የተስፋ ቃል እነርሱ አልተቀበሉትም፡፡"
እኛ . . . እኛ ጸሐፊው እና ተደራሲያኑ በታላቅ የዳመና ምስክሮች ተከበናል አማራጭ ትርጉሞች፡ "ይህን ይኸል ትልቅ የዳመና ምስክሮቹ በዙሪያችን አሉ" ወይም "ይህን የኸል ብዛት ያለው የምስክር እንደ ምሳሌ አሉልን፡፡" ምስክር እነዚህ የብሉይ ኪዳን አማኞች “ሩጫቸውን” እየተመለከቱ የሚከብደንን ነገር ሁሉ እንደ ከባድ ልብስ ወይም ሸክም ሆኖ ሩጫችንን በአግባቡ እንዳንሮጥ የሚያደርገንንን በእግዚአብሔር እንዳንታመን እና እርሱን እንዳንታዘዝ የሚያደርገንን ማንኛውንም አመለካከት ወይም ባሕርይ፡፡ የሚያስችግረንን "ሩጫችንን አስቸጋሪ የሚያደርግን" ወይም "እግዚአብሔርን መታዘዝ አስቸጋሪ የሚያደርግን ነገር" ዐይናችንን . . . አድርገን "ወደፊት እየተመለከትን" ወይ "ስለእርሱ ብቻ እያሰብን" ጀማሪ እና ፈጻሚr አማራጭ ትርጉም: "ፈጣሪ እና ጨራሽ" ድካም ለረጅም ጊዜ እንደሮጠ ሰው መሮጥ ያቃተው ለረጅም ሰዓት ከመሮጡ የተነሣ መሮጥ ያቃተው
ኃጢአትን እስከ ደም ጠብታ ድረስ ገና አልተቃወማችሁትም ወይም አልተቋቁማችሁትም "ኃጢአትን ተቃውማችሁታል እንዲሁም ተቋቁማችሁታል ይሁን እንጂ ሌሎች ግን ይህንን ያደረጉት እስከ ደም ጠብታ ድረስ ነው፡፡" resisted...to...blood "እስከ . . . ሞት . . መቋቋም፡፡" ይህንን በማድረጉ የሚሞት እንኳ ቢሆን ትክክለለኛውን ነገር ያደርጋል፡፡ ለእናንተ የማበረታቻ ትምህርት በብሉይ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ የሚገኘው የሰለሞን ጽሑፍ በጌታ ቅጣት ውስጥ ሰዎች በሚሆኑበት ወቅት እንዴት መበረታተታች እንዳለባቸው ግንዛቤን እንዲያገኙ ይረዳል፡፡ የጌታን ተግሳጽ በቀላሉ አትውሰደው "ተግሳጹን በቁም ነገር ውሰደው" የጌታን ተግሳጽ "ጌታ ሲገስጽህ" ልብህ አይዛል "ተስፋ አትቁረጥ"
እንደ ተግሳጽ ሁሉ በመከራም ጽና አስቸጋሪ ጊዜያትን ልክ እንደ ተግሳጽ ጊዜያት አድረገህ ተመልከታቸው፡፡ ልጁን የማይገስጽ አባት ማን ነው? አማራጭ ትርጉም: "ማንኛውም አባት ልጆቹን ይገገስጻል" ሕጋዊ ያልሆኑ ልጆች ካልተጋቡ ወንድ እና ሴት የተወለዱ ልጆች
የመንፈስ አባት የመንፈሳችን እና ሌሎች መናፈስትንም የፈጠረው እግዚብሔር፡፡ የጽድቅ ፍሬ ልክ ዛፍ ፍራፍሬ እንደሚያፈራ ሁሉ ጽድቅም የተግሳጽ ውጤት ነው፡፡ በእርሱ ሰልጥኗል በተገሳጽ ተገርቷል
የዛለውን እጆቻችሁን አንሱ እንዲሁም የላላውን ጉልበታችሁን እደገና አጽኑ ተግዳሮት የገጠመው ሰው በሩጫ ብዛት እግሮቹ እና ጉልበቱ የዛለን ሯጭ ይመስላል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ልክ ሯጭ ሩጫውን ለማጠናቀቀው ስወስን አካሉን እንደሚያበረታው ሁሉ እናነት ራሳችሁን አበርቱ" ለእግሮቻችሁ ቀናን መንገድ አዘጋጁ እግዚአብሔርን መታዘዝ ልክ በቀና መንገድ እንደመጓዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር እንዲታደርጉ የሚፈልገውን ነገረ አድርጉ" ማቋረጥ የሚፈልግ ሰው አማራጭ ትርጉም: "ሩጫውን ማቋረጥ የሚፈልግ ማንም ሰው" በተሳሳተ አቅጣጫ አትጓዝ "ሌላ ሰው ተከትለህ በተሳሳተ መንገድ አትሂድ፡፡" አማራጭ ትርጉም: "እግዚብሔርን የማያስከብሩ ነገር ግን ቀላል የሆኑ ነገሮችን ለማድረግ አትወስን፡፡" ይልቁን በርታ "ይልቁንም ጠንካራ ሁን"
እንዲሁም ከቅድስና ውጪ ጌታ ማንም ልያየው አይችልም አማራጭ ትርጉም: "በተጨማሪም ለመቀደስ ጠንክረህ ሥራ ምክንያቱም ቅዱስ የሆኑ ሰዎች ብቻ ናቸው ጌታን ማየት የሚችሉት" በተጨማሪም ቅድስና "በተጨመማሪም ቅድስናን ተከታተል" ተጠንቀቅ . . . ማንም እንዳይቀር . . . መራራ ሥር እንዳይበቅል . . . ይህ እንዳይሆን አድረግ መሪዎች ከእነዚህ ሦስ ነገሮች ልጠበቁ ይገባል፡ “ማንም እንዳይገለል . . መራራ ሥር በልባቸውን እንዳይበበቅል . . . ይህ እንዳይሆን መጠንቀቅ ይገባቸዋል፡፡" ከእግዚአብሔር ጸጋ እንዳይጎድሉ "አንድ ጊዜ የእግዚአብሔር ጸጋ ተቀብለው ከዚያ ወደ ኃላ እንዳይመለሱ" መራራ ሥር ሌሎች ሰዎች ክፋት እንዲያደርጉ የሚያደርግ ሰው ሥርን በምግብ ውስጥ እንደሚያደረግ ሰው ነው ተተጠንቀቁ . . . ልክ ኤሳው አማራጭ ትርጉም: "ተጠንቀቁ . . . ከእናንተ መካል እነንደ ኤሳው፡፡ በእንባ አጽንት ቢፈልገውም "እያለቀሰ ከልቡ ቢፈልግ"
እናንተ አንባቢያን ትዕዛዛቱን መፈጸም አልቻሉም የሚትሸከመውን ሸከም እንደሚትቀበለው ሁሉ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ መቀበል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እስራኤላዊያን የእግዚአብሔር ሕግ አልተቀበሉትም ነበር፡፡"
እናንተ አንባቢያን መጥጣችኋል "ወደ . . . ደርሳችኋል" ዐሥር ሺህ መላእክት "ቁጥር ስፍር ወደላሌላቸው መላእክት" ፈራጁ አምላክ . . . ኢየሱስ መካከለኛው ኢየሱስ በፍርድ ቤት ውስጥ እንዳለ ጠበቃ የፈሰሰው የእርሱ ደም እንዴት ለሰዎች በደል ይቅርታ እንደሚሆን ያሳያል፡፡ ከአቤል ደም ይልቅ አብልጦ የሚናገር ደም ተርጭቷል "የተረጨው የኢየሱስ ደም ቃዬል ከገደለው ከአቤል ደም ይልቅ ትርጉም አለው፡፡"
መናወጥ . . . መንቀጥቀጥ በምድር መንቀጥቀጥ ምክንያት የሚከሰትን የምድር መናወጥ እና የሐህንጻዎች መደርመስን ለማመልከት የሚውልን ቃል ተጠቀም፡፡ እናንተ አንባቢያን እነርሱ ማምለጥ ካልቻሉif they did not escape "የእስራኤል ሰዎች ይህንን ፍርድ ማለፍ ካልቻሉ" እኛ ጸሐፊዎች እና አንባቢያን የሚያስጠነቅቁትም . . . የተስፋ ቃል ገብቷል "እግዚአብሔር አስጠንቅቋለል . . . እግዚአብሔር የተስፋ ቃል ሰጥቷል"
ተናውጠዋል "መንቀጥቀጥ" እና "መናወጥ" የሚሉትን ቃላት በ HEB 12:26 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምካቸው ተመልከት፡፡ አመስጋኞች እንሁን "ምስጋናን እንስጥከ" አክብሮት እና አድናቆት ጋር "አክብሮት" እና "አድናቆት" የሚሉት ሁለት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉሞች ያሉት ሲሆን አጽኖት ሰጥተው የሚያስተላልፉት መልዕክት ታላቅ አክብሮት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ከታላቅ አክብሮት ጋር" አምላካችን እግዚአብሔር የሚባላ እሳት ነው እግዚአብሔር ልክ እሳት ነገሮችን እንደሚያቃጥል ሁኔ ከእርሱ ዓላማ ጋር የሚቃረንን ማንኛውንም ነገር ለማፍረስ የሚያስችል ኃይል አለው፡፡
የወንድማማች ፍቅራችሁ ይቀጥል አማራጭ ትርጉም፡ "ሁል ጊዜ ለሌሎች አማኞች ልክ ለቤተሰባችሁ አባላት የሚታሳዩትን ዓይነት ፍቅር አሳዩ" አትዘንጉ አማራጭ ትርገጉም: "ማስታወሳችሁን እርግጠኞች ሁኑ" እንግዶችን ተቀበሉ አማራጭ ትርጉም: "የማታውቋቸውን ሰዎች እንደ ጓደኞቻችሁ አድርጋችሁ ተቀበሉ"
ከእርሱ ጋር እንደሆናችሁ በመቁጠር . . . አካላችሁ ልክ እንደ እንደነርሱ እንደተጎሳቆለ በመቁጠር እነዚህ ሁለት ሀረጋት አማኞች የሌሎች ሰዎችን መከራ ልክ እንደ እንደነርሱ መከራ አድርገው ይቆጥሩት ዘነንድ የሚያበረታታ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ከእነርሱ ጋር በእስር እንዳላችሁ እና መከራን እየተቀበላችሁ በመቁጠር" መኝታችሁ ንጹሕ ይሁን ይህ ማለት ባል እና ምስት በትዳራችሁ ውስጥ ያለውን ግንኙነት በማክበር ከሌሎች ሰዎች ጋር አይተኙ፡፡
ያላችሁ ነገር ያርካችሁ "እግዚአብሔር የሰጣችሁ ነገር ያስደስታችሁ"
የተግባራቸው ውጤት አማራጭ ትርጉሞች: 1) "የኖሩበት መንገድ" ወይም 2) "ኖረው የሞቱበት መንገድ" ወይም "ዘመናቸውን ሁሉ የኖሩበት መንገድ" በኢየሱስ አምነው እስከመጨረሻው የኖሩት ኑሮ፡፡
የተለያዩ እና እንግዳ ትምህርቶች "እኛ የነገርናችሁ ወንጌል ሳይሆን ብዙ እና የተለያዩ ትምህርቶች" ልባችን ስለምግብ በሚሰጡ ሕግጋት ሳይሆን በጸጋ መገንባጹ መልካም ነው አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ለእኛ ምን ያኸል መልካም እነንደሆነ ስነናሰብ እንጠነክራለን ነገር ግን የምግብ ሕግጋትን በመጠበቅ አንጠነክርም" ለኃጢአት መስዋእት መሆን "እግዚአብሔር ኃጢአታችን ይቅር ይላን ዘንድ መስዋእት መሆን" ከቅጥር ውጪ ሰዎች ከሚኖሩበት አከባቢ ርቆ
ስለዚህ "በተመሳሳይ መልኩ" ወይም "መስዋእቱ ከቅጥር ውጪ የሚቃጠል በመሆኑ" (HEB 13:11) ስለዚህም እንሂድ "ስለዚህም ኢየሱስ ከከተማው መግቢያ ውጪ" ከቅጥሩ ውጪ ይህንን በ HEB 13:11 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የከንፈሮቻችን ፍሬ የሆነውን ምሳጋና ይህ የአነጋር ዘይቤ ልክ ፍራፍሬ ዕጽዋት የሚያፈሩት ዋጋ ያለው ፍሬ እንደሆነ ሁሉ ምስጋና ከአንደበታችን የሚወጣ ዋጋ ያለው ነገር መሆኑን የሚያሳይ ነው፡፡
በዘላለማዊ ኪዳን ደም አማራጭ ትርጉሞች: 1) "እግዚአብሔር ዘላለማዊ ኪዳኑን በደም አረጋግጦዋል" (UDB) ወይም 2) "በዘላለማዊ ኪዳን ደም" አማካኝነት ነው ኢየሱስ "ጌታችን" የሆነው ወይም 3) እግዚአብሔር ኢየሱስን “ከሞት” “መልሶ” ያመጣው "በደም . . . ኪዳን" ነው፡፡ እናንተን አስታጥቆ . . . በእኛ ውስጥ በመሥራት ደራሲው እና ተደራሲያኑ
ኖት የለውም።
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ከመክፈቻ ሠላምታው በኋላ ያዕቆብ የመከራ ዓላማ እምነትን ለመፈተን መሆኑን ለአማኞች ይነግራቸዋል፡፡ ያዕቆብ "እኔ ያዕቆብ፡፡" ያዕቆብ የኢየሱስ በአንድ ወገን ወንድም ነው፡፡ የእግዚአብሔር እና የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ “እኔ” የሚለው ሀረግ በተዘዋዋር መልኩ የተገለጸ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እኔ የእግዚአብሔር እና የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ ነኝ፡፡" ለተበተኑት ዐሥራ ሁለት ነገዶች ያቆብ የጻፈው ከእስጥፋኖስ መወገር በኋላ በተነሣው ስደት ምክንያት ከይሁዳ ውጪ ባሉ የሮም ከተማዎች ውስጥ ለተበተኑት አይሁዳዊያን አማኞች ነው፡፡ ዐሥራ ሁለት ነገዶች ቁጥሮችን በመጸፍ ወጥነት ሊኖራችሁ ይገባል፡፡ ይህ “12 ነገዶች” ተብሎም ሊጻፍ ይችላል፡፡ ሠላምታ እንደ “ሄሎ” ወይም “መልካም ቀን” የመሳሰሉት መሠረታዉ የሠላምታ አሰጣጥ ነው፡፡ ወንድሞቼ ሆይ የተለያዩ መካራዎች ስደርስባችሁ ይህንን እንደ ደስታ ቁጠሩት "የተለያዩ መከራዎች ስደርሱባችሁ ወንድሞች ሆይ በዚህ ደስ ይበላችሁ፡፡" የእምነታችሁ መፈተን ጽናትን እንደሚያመጣላችሁ በማወቅ "እግዚአብሔር እምነታችሁን ለማጠንከት መከራን እንደሚጠበቅ ሰለምታውቁ ነው፡፡"
ጽናት ሥራውን እንዲፈጽም ፍቀዱለት በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ እንኳ በቀጣይነት ጸንተህ ቁም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በመከራህ ወቅት ጠንከር በል፡፡" የአንተ . . . ይሆን ዘንድ "በዚህ ምክንያት እግዚአብሔር እምነትህን … ያደርግ ዘንድ" ፍጹም ሙሉ "ፍጹም ሙሉ" ምንም የማይጎድለው ይህ አሉታዊ ሀረግ ሲሆን በአወንታዊ መልኩ እንዲህ መገለጽ ይችላል፡ "ብዙ ያለው" ይህን ከሚሰጠው ከእግዚአብሔር ዘንድ ጠይቅ "ይህንን እግዚአብሔርን ጠይቀው፡፡ ይህንን የሚሰጠው እርሱ ነው፡፡" ሳይነቅፍ በልግስና "ሳይነቅፍ" የሚለው ሀረግ አሉታዊ ነው፤ ይሁን እንጂ አዎንታዊ በሆነ መልኩ እንዲህ መገለጽ ይችላል፣ "በልግስና እና በደስታ፡፡" ይህንን እርሱ ይሰጣል "እግዚአብሔር ይህን ይሰጣል" ወይም "እግዚአብሔር ጸሎትህን ይሰማል"
በምንም ሳይጠራጠር በእምነት “በምንም ሳይጠራጠር” የሚለው አሉታዊ ሀረግ ሲሆን አዎንታዊ በሆነ መልኩ እንዲህ ልገለጽ ይችላል፣ “እግዚአብሔር ለጸሎት መልስ በእርግጠኝነት ይሰጣል፡፡” የሚጠራጠር ሰው ልጅ በባሕር ላይ እንዳለ ወጀብ በማዕበል ወዲህ እና ወዲያ የሚነዳ ነው ይህ የሚጠራጠር ሰውን በንፋስ በየጊዜው አቅጣጫውን ከሚቀያይር ውሃ ጋር ያነጻጽራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "የሚጠራጠር ሰው ሁል ጊዜ ወደኋላ እና ወደፊት በማመን እና ባለማመን መካል ይዋዥቃል፡፡" ወይም "የሚጠራጠር ውስጥ ሁል ጊዜ የሚያምነውን ነገር ይለዋውጣል፡፡" የእርሱ ጥያቄ "እርሱ የጠየቀው ምንድ ነው" ጌታን "ከጌታ" ሁለት ሀሳብ ላለው ሀሳብ ያለው ሰው - “ሁላት ሀሳብ ላለው” የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው አንድ ሰው አንድን ውሳኔ ለመወሰን ያላስቻለው ሀሳቦች ያሉትን ሰው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ኢየሱስን መከተል ወይም መከተል እንዳሌለበት ለመወሰን አይችልም"
በመንገዱ ሁሉ የተረጋጋ አይሆንም "ስለምንም ነገር እርግጠኛ መሆን አይችልም"
ደሃ ወንድም "ብዙ ገንዘብ ያሌለው አማኝ" በቆመበት ክብር ይመካ "እግዚብሔር ክብር ስለሰጠው በዚህ ደስ ይበለው" ሀብታም የሆነው ወንድም "ብዙ ገንዘብ ያለው ወንድም" በእርሱ ትህትና ውስጥ የዚህ ሀረግ የተወሰነ ክፍል በተዘዋዋር መንገድ የተገለጸው ማለት “በውርደቱ ይመካ” የሚለው ተትቷል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ትህትናን ስላስተማረው ደስ ይበለው፡፡" ሀብታም ሰዎች በሥራቸው መካል ተፍተው ይቀራሉና "ሀብታም ሰው ተጨማሪ ገንዝብ ለማግኘት ተግቶ ስሠራ በዚያው ይሞታል"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ያዕቆብ የወደቁ አማኞችን ፈተናን እንደማያመጣ ያስታውሳቸዋል፡፡ ስለዚህም እንዴት ፈተናን ማስወገድ እንዳለባቸው ይነግራቸዋል፡፡ የተባረከ ሰው ነው "ደስተኛ ሰው ነው" በፈተና የሚጸና "መከራ ስመጣ በዚያ ውስጥ ጸንቶ የሚቆም ሰው" ፈተናውን የሚያልፍ "በመከራ ውስጥ ጸንቶ የሚቆም ሰው" እርሲ ይቀበላል "እግዚአብሔር ይሰጠዋል" የሕይወትን አክሊል ይቀበላል "የሕይወት አክሊል" እንደ ሽልማት የሚሰጠው የዘላለም ሕይወት ምሳሌያዊ ንግግር ነው፡፡ "የዘላለም ሕይወትን እንደ ሽልማት ይቀበላል" ይህ እግዚአብሔርን ለመውዱት የተስፋ ቃል ተሰጥቶዋቸዋል አማራጭ ትርጉም፡ "እርሱን ለምወዱት እግዚአብሔር የሕይወትን አክሊል እንደሚሰጣቸው የተስፋ ቃል ሰጥቶዋቸዋል፡፡" በሚፈተንበት ጊዜ "ክፉ የሆነ ነገርን ለማድረግ ፍላጎት በውስጡ ስያድር" ይህ ፈተና ከእግዚአብሔር ነው “እግዚአብሔር ክፉ የሆነ ነገርን እንዳደረግ እያደረገኝ ነው” እግዚአብሔር በክፉ አይፈተን "እግዚአብሔር ክፉን ነገር ለማድረግ አይሻም" እግዚአብሔር ማንንም . . . አይፈትንም "እግዚአብሔር ሰዎች ክፋትን እንዲያደርጉ አይገፋፋም"
እያንዳንዱ ሰው የሚፈተነው በራሱ ክፉ መሻቶቹ ነው ክፋትን ለማድረግ መሻት በእያንዳንዱ ሰው ውስጥ አለ፡፡ ይህ የስበዋል እንዲሁም ይጥለዋል "ይህ ይስበዋል እንዲሁም ወደሌላ አቅጣጫ ይመራዋል" ከዚህ በኋላ ምኞት ፀንሳ ኃጢአትን ትወልዳለች፤ ኃጢአትም ካደገች በኋላ ሞትን ትወልዳለች። "ኃጢአታዊ ምኞች፣" "ኃጢአት፣" እና "ሞት" የሰው ልጅ ባሕርያት ናቸው፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ “ኃጢአታዊ ምኞች” የተገለጸው አንድት ሴት አንድን ወንድ ከእርሷ ጋር እንድተኛ ከሚታማልልበት መንግድ ጋር ተያይዞ ነው፡፡ "ኃጢአት" ልጃቸው ነው፡፡ "ሞት" ልጃቸው ሙሉ ለሙሉ ከደገ በኋላ የሚሆነው ውጤቱ ነው፡፡ በተጨማሪም ይህ ክፉ መሻት በመጀመሪያም ምን ያኸል ደስታን እንደሚሰጥ ያሳያል ነገር ግን ይህ ደስታ ወደ ኃጢአት ይለወጣል ከዚያም አካላዊ እና መንፈሳዊ ሞትን ያስከትላል፡፡ አትታለሉ "ማንም ሰው እንዳያታልላችሁ" ወይም "ራሳችሁን ማታለል አቁሙ" (UDB)
ማንኛውም መልካም የሆነ ስጦታ እና ፍጹም የሆነ ስጦታ እነዚህ ሁለት ሀረጋት በመሠረታዊ ትርጉማቸው ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ያዕቆብ እነዚህ የተጠቀመው ያ ሰው ያለው ማንኛውም መልካም ነገር ሁሉ የመጣው ከእግዚአብሔር ዘንድ መሆኑን አጽኖት ሰጥቶ ለማሳየት ነው፡፡ ከላይ ነው "ከሰማይ ነው" ከብርሃን አባት በሰማይ ያሉትን ብርሃናት (ፀሐይ፣ ጨረቃ እና ክዋክብትን) የፈጠረው እግዚአብሔር ነው፡፡ እርሱ በብርሃን መለዋወጥ አይለዋወጥም ይህ የማይለወጠውን እግዚአብሔርን ለመግለጽ ቀጣይነት ካለው ብርሃን እና በሰማይ ላይ ከሚንቀሳቀሱት ሊሰጠን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ያዕቆብን እና የእርሱ ተደራሲያንን ነው፡፡ ሕይወትን ሰጠን "መንፈሳዊ ሕይወትን ሰጠን፡፡" (UDB) የእውነት ቃል "ወንጌል" ወይም "የኢየሱስ አስተምህሮ" እንደ በኩራት እንደ ሰብል በኩራት የእርሱ ተደራሲያን ከመጀመሪያዎቹ አማኞች መካከል መሆናቸውን ያዕቆብ አጽኖት ሰጥቶ በመግለጽ ለወደፊቱ በጣም ብዙ አማኞች እንደሚኖሩ ይገልጻል፡፡
ከፍጥረታት መካከል "ከእርሱ ሕዝብ መካከል"
ይህንን ታውቃላችሁ አማራጭ ትርጉሞች 1) "ይህንን እወቁ" እንደ ትእዛዝ፣ ቀጥሎ ለሚጽፈው ነገር ከፍተኛ ትኩረት ስጡት ወይም 2) "እናንተ ይህንን ታውቁታላችሁ" እናንተ አስቀድማችሁ የሚታውቁትን ነገር አሁን ላታወሳችሁ ነው የሚል ዓረፍተ ነገር፡፡ ሁሉም ሰው ለመስማት የፈጠነ፣ ለማገር ደግሞ የዘገ ይሁን ሰዎች በመጀሪያ በጥንቃቄ ለማድመጥ ከዚያም የሚናገሩትን ነገር በጥንቃቄ መርጠው መናገር ይኖርባቸዋል፡፡ ለቁጣ የዘገዩ "በቀላዩ የማይቆጡ" የሰው ቁጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራም አንድ ሰው ሲቆጣ እግዚአብሔር በሚፈልገው መልኩ ነገሮችን ማከናወን ኤችልም፡፡ ርኩሰተን እና ክፋትን ሁሉ አስወግዳችሁ በዚህ ሥፍራ “ርኩሰትን እና ክፋትን” የሚለው ቃል ተመሣሣይ ትርጉም ያላቸወ ናቸው፡፡ እነዚህ ቃላት ያዕቆብ የተጠቀመባቸው ኃጢአት ምን ያኸል መጥፎ መሆኑን ለማሳየት መው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ማንኛውንም ዓይነት ኃጢአታዊ ባሕርይ ማድረግ አቁም፡፡ በትህትና "ያለትምክህት" ወይም "ያለ ጋጠወጥነት" በውስጥ የተተከለው ቃል ተቀበል “መትከል” የሚለው ቃል አንድን ነገር በሌላኛው ውስጥ አስገብቶ ማስቀመጥን ያመለክታል፡፡ ይህ የእግዚአብሔር ቃል በሰው ውስጥ መተከሉን ለማሳየት ጥቅም ላይ የዋለ ምሳሌ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ለአንተ የተናገረውን መልዕክት ታዘዝ፡፡" ነፍስህን አድን በዚህ ሥፍራ ላይ “ነፍስ” የሚለው ቃል የሰውን ሁለንተና ታሳያለች፡፡ በተጨማሪም ሰውዩው የሚድነው ከምን እንደሆነ በግለጽ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ከእግዚአብሔር ፍርድ ያድንሃል፡፡"
ቃሉን ታዘዝ “የእግዚአብሔርን ቃል ታዘዝ” ወይም "እግዚአብሔር ለአንተ የላከውን ቃል ታዘዝ" የገዛ ራስህን አታታል "ራስህን አታታል" ወይም "ራስህን አታታል" ቃሉን የሚሰማ ነገር ግን የማያደርገው ማንኛውም ሰው ቢኖር እርሱ ተፈጥሮአዊ ፊቱን በመስታወት እንደሚመለከት ሰው ነው፡፡ Jያዕቆብ የእግዚአብሔርን ቃል ሰምቶ የማይታዘዝን ሰው ተፈጥሮአዊ ፊቱን በመስታወት አይቶ ምን እንደሚመሰል ከዘነጋ ሰው ጋር ያነጻጽረዋል፡፡ ተፈጥሮአዊ ፊቱን ተመልክቶ . . . ወዲያው የዘነጋ ፊቱን በመስታወት ተመልክቶ ወዲያ የተመለከተውን የሚረሳ ሰው የእግዚአብሔርን ቃል ሰምቶ የሰማውን ከሚረሳ ሰው ጋር ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ፍጹም ሕግ፣ የነጻነት ሕግ "ነጻነት የመከሰጥ ፍጹም ሕግ" የሰሙትን እንደሚረሱት ሰሚዎች ብቻ አትሁኑ "ሰምቶ ከዚያ እንደሚዘነጉት አትሁኑ" የሚያደርገው ይህ ሰው የተባረከ ነው አማራጭ ትርጉም: "ሕጉን በታዘዘ ቁጥር እግዚአብሔር ይህንን ሰው ይባርከዋል"
ራሱን ሃይማኖተኛ አድርጎ የሚቆጥረው ሰው "በትክክል እግዚብሔር እንደሚያመልክ የሚያስብ ሰው" አንደበቱ አማራጭ ትርጉም: "እርሱ የሚናገረው ነገር" ያታልላል "ማታለል" ወይም "መሸወድ" ወይም "ማሳሳት" የእረሱ ልብ በዚህ ሥፍራ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሰውን ሁለንተና ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "እርሱ ራሱ፡፡" ሃይማኖቱ ከንቱ ነው "አምልኮው ምንም ጥቅም የለውም" በአምላካችን እና በአባታችን ፊት ንጹሕ እና ነውር ያሌለበት አምልኮ ይህ ነው አማራጭ ትርጉም፡ "ይህ እግዚአብሔር የሚቀበለው የሃይማኖት አይነት ነው" ንጹሕ እና ነውር የሌለው በዚህ ሥፍራ ላይ ያዕቆብ እውነተኛ ሃይማኖት ምን እንደሚመሰል አጽኖት ሰጥቶ ለመግለጽ ተመሳሳይ ሀሳብ ያላቸው ነገር ግን አንዱ በአውንታዊ ሌላኛው በአሉታዊ መልኩ የቀረቡ ቃላትን ተጠቅሟል፡፡አማራጭ ትርጉም: "ፍጹም ንጹሕ፡፡" አባት የሌላቸው "አባት የሌላቸው ሰዎች" ወይም "ወላጆቻቸው የሞቱባቸው" ባልቴቶችን በመከራቸው ባላቸው በመሞቱ ምክንያት መከራ የደሰባቸው ሰዎች በዓለምም ከሚገኝ እድፍ ሰውነቱን መጠበቅ በዓለም ያለው ክፋት ኃጢአት እንድናደርግ እንዳያደርገን አለመፍቀድ
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ያዕቆብ ለተበተኑት አይሁዳዊያን አማኞች እንዴት እርስ በእርስ በመዋደድ መኖር እንደሚችሉ እንዲሁ አንድን ሰው ከሌላኛው አስበልጠው መውደድ እንዳሌለባቸው መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ወንድሞቼ ያዕቆብ የመልዕክቱ ተደራሲያን አይሁዳዊያን አማኞች እንደሆነ ያስበል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "አማኝ ወንድሞች" ወይም "በክርስቶስ ወንድሞቼ እና እህቶቼ የሆናችሁ፡፡" ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል ያዕቆብን እና ሌሎች አማኞችን ያመለክታል፡፡ ለተወሰኑ ሰዎች አድሎ ማድረግ "ልዩ እንክብካቤ ማድረግ" ወይም "ለእርሱ መልካም መሆን" አንድ ሰው ይህንን ካደረገ ያዕቆብ በአንዳንድ ሁኔታዎች ውስጥ አማኞች ከድሆች ይልቅ ለሀብታሞች ይበልጥ ክብር የሚስተዋልባቸውን ሁኔታዎች በማንሳት ማብራራት ይጀምራል፡፡ የቀርቅ ቀለበት ያደረጉ እና መልካም ልብስ የለበሱ "እንደ ሀሰብታም ሰው የለበሱ" በዚህ ጥሩ ሥፍራ ተቀመጠ "በዚህ የክብር ሥፍራ ተቀመጥ" እዚያ ቁም "ክብር ወደሌለው መቀመጫ ሂድ" በእግሬ ፊት ተቀመጥ "ወደ ዝቅተኛ ቦታ ሂድ" በራሳችሁ መካከል ፍርድን እየሰጣችሁ አይደለምን እንዲሁም የሚትፈርዱት ደግሞ በክፉ ሀሳባችሁ አይደለምን ያዕቆብ ተደራሲያኑን ለማስተማር እና ለመገሰጽ ይህንን የመሳሳሉ ጥያቄዊ መንገድን ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "በራሳችሁ መካከል ፍርድን ትሰጣላች እንዲሁም በክፉ ሀሳባችም ፈራጆች ትሆናለችሁ፡፡"
የተወደድክ ወንድሜ ሆይ አድምጠኝ ያዕቆብ አንባቢዎቹን ልክ እንደ ቤተሰብ ያበረታታቸዋል፡፡ “ውድ ወንድሞቼ ሆይ ትኩረት ሰጥታችሁ አድምጡኝ፡፡" እግዚአብሔር አይመርጥምን በዚህ ሥፍራ ያዕቆብ አንባቢያኑን ለማበረታታት ጥያቄን ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉምለ “እግዚአብሔር ይመርጣል፡፡" በእምነት ሀብታም ሁን "ብዙ እምነት ይኑርህ፡፡" የምታመነው ነገር ምን እንደሆነ በግለጽ መታወቅ አለበት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በክርስቶስ ጠንካራ እምነት ይኑርህ፡፡" የእግዚአብሔርን መንግስት ይወርሳሉ "ወደ መንግስተ ሰማያት ይገባሉ" እናንተ ግን . . . ይኑራችሁ በዚህ ሥፍራ ላይ ያዕቆብ ለአጠቃላይ ተደራሲያኑ እየተናገረ ነው፡፡ ድሆችን አያከብሩም "ለድሆች ዋጋ አይሰጡም" ወይም "ለድሆች ጥሩ እንክብካቤ አያደርጉም" ሃብታም ስላልሆኑ አይደለምን በዚህ ሥፍራ ላይ ያዕቆብ አንባቢያኑን ለመገሰጽ ጥያቄዎችን ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ሃብታሞች ናቸው፡፡" ሀብታም "ሀብታም ሰዎች" (UDB) የሚቃወማችሁ "የሚጨቁናችሁ" ወይም "በመጥፎ ሁኔታ የሚይዟችሁ" እነርሱ አይደሉምን በዚህ ሥፍራ ላይ ያዕቆብ አንባቢያኑን ለመገሰጽ ጥያቄዎችን ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "እነርሱ ናቸው፡፡" ወደ ፍርድ ቤት የሚወስዷችሁ "በዳኞች ፊት እናንተን ለመክሰስ በኃይል የሚጎትቷችሁ" ሀብታሞች አይደሉምን በዚህ ሥፍራ ላይ ያዕቆብ አንባቢያኑን ለመገሰጽ ጥያቄዎችን ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ሀብታሞች" ወይም "ሀብታም ሰዎች፡፡" መልካም ስም "የክርስቶስ ስም"
ይህንን ካሟላችሁ በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አይሁዳዊን አማኞችን ነው፡፡ የንጉሡን ሕግን መፈጸም እግዚአብሔር በመጀመሪያ በብሉይ ኪዳናት መጽሐፍት ውስጥ የተጻፈውን የሙሴን ሕግጋት ሰጠ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "የእግዚአብሔርን ሕግ መታዘዝ" ወይም "የታላቁ ንጉሣችንን ሕግጋ መታዘዝ፡፡" ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ (አነጻጽር: ዘለዋዊያን LEV 19:18) ጎረቤቶቻችሁ "ሁሉም ሰዎች" ወይም "ሁሉም ሰው" መልካም አድርገዋል "አንተ መልካም አድረገሃል" ወይም "አንተ ትክክለኛ የሆነ ነገር አድርገሃል" አድሎ የሚታደርጉ ከሆነ "ልዩ የሆነ እንክብካቤን ማድረግ" ወይም "ክብርን ለመስጠት" ኃጢአትን ማድረግ ይህ ሕግን መተላለፍ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ኃጢአትን ማድረግ" ኃጢአት፣ በሕግ የሕግን መስበሩ የተረጋገጠበት በዚህ ሥፍራ ላይ ሕግ የሰው ዳኛ ባሕርይ ተላብሷል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "የእግዚአብሔር ሕግ በመስበር ኃጠአት እና በደለኛ መሆን፡፡"
ለሚታዘዝ ሰው ሁሉ "ለምታዘዝ ሰው ሁሉ" ይሁን እንጂ ይሠናከሉበታል . . . በሕግ ሁሉ! መሰናክል አንድ ሰው ለመራመድ ሲል ተደናቅፎ መውደቅን ያሳያል፡፡ ከሕግ የተወሰነ ክፍል አለመታዘዝ ሁሉንም ሕግ ካለመታዘዝ ጋር አንድ ነው፡፡ አታድረግ “ማድረግ” ማለት የሆነ ነገርን መፈጸም ማለት ነው፡፡
ባታመነዝርም፥ ነገር ግን ብትገድል፥ ሕግን ተላላፊ ሆነሃል። ምንም እንኳ ያዕቆብ ይህንን የጻፈው ለብዙ አይሁዊያን አማኞች ቢሆንም የተጠቀመባቸው ቃላት ግን ነጠለቀ ቁጥር ያላቸው በመሆናቸው ለእያንዳንዱ ግለሰብ የጻፈ እንዲመስል አድርጎ ነው የጻፈው፡፡ "እያንዳንዳችሁ"
ስለዚህ ተናገር እንዲሁም ታዘዝ ያዕቆብ ሰዎች ይህንን ያደርጉ ዘንድ ያዛል፡፡ "ስለዚህ መናገር እና መታዘዝ ይኖርባችኋል፡፡" በነጻነት ሕግ ፍርድን ይቀበሉ ዘንድ እንዳላቸው ሰዎች "የጻነት ሕግ በቅርብ እንደሚፈርድባቸው የሚያውቁ ሰዎች" በሕግ አማካኝነት በዚህ ሥፍራ ላይ ሕግ የሰው ዳኛ ባሕርያት ተሰጥቶት እናገኛለን፡፡ የነጻነት ሕግ "እውነተኛ ነጻነትን የሚሰጠው ሕግ" ምሕረት በእርሱ ላይ ይነግሣል "ምሕርት ከ . . . ይበልጣል" ወይም "ምሕረት ያሸንፋል"
አያያዥ ኣረፍተ ነገር: ያዕቆብ በየሥፍራው የተበተኑ አማኞች ልክ አብረሃም እምነቱን በሥራ እንዳሳየ ሁሉ እነርሱም እምነታቸውን በሰዎች ፊት ያሳዩ ዘንድ ያበረታታቸዋል፡፡. ወንድሞቼ ሆይ አንድ ሰው እምነት አለኝ ቢል ነገር ግን እምነቱን ሥራ ካሌለው ምን ይጠቅማል? ያዕቆብ ተደራሲያኑን ለማስተማር ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "አንድ ሰው እምነት አለኝ እያለ ነገር ግን እምነቱን በሥራ የማያሳይ ከሆነ ምንም ፋይዳ የለውም፡፡ አንድ ሰው እንዲህ ቢል ያዕቆብ የአንድ ሰው ንግግርን በመጥቀስ ይጽፋል፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ “እርሱ” የሚለው ቃል የተናገረውን ሰው ይወክላል፡፡ ( ያ እምነት ልያድነው ይችላልን? ያዕቆብ ተደራሲያኑን ለማስተማር በዚህ ሥፍራ ላይ ጥያቄን ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እንዲህ አይነቱ እምነት አያድነውም፡፡" አያድነውም "ከእግዚአብሔር ፍርድ ልያድነው አይችልም" ወንድምህ ከ . . . ይህ ምን ጥቅም አለው? ያዕቆብ ተደራሲያኑን ለማስተማር በዚህ ሥፍራ ላይ ጥያቄን ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ወንድምህ ከ . . . ፈጽሞ ጥሩ ነገር አይደለም፡፡" ወንድም ወይም እህት "በክርስቶስ ወንድም ወይም እህት" ከእናንተ መካከል አንዱ እንዲህ ቢል "አንተ እንዲህ አልክ" ሙት ነው "ጥቅም የለውም"
ይሁን እንጂ አንድ ሰው እንዲህ ይላል ያዕቆብ በ2፡ 14-17 ላይ አንድ የእርሱን ትምህርት የሚቃወም ሰውን በምናቡ እየሳለ ምን ልል እንደሚችል ይናገራል፡፡ ያዕቆብ ይህንን ሰው "ሞኝ ሰው" በማለት በቁጥር 20 ይጠራዋል፡፡ የዚህ ምናባዊ ገለጻ ዋና ዓላማ በተደራሲያኑ ዘንድ ያለው ስለ እምነት እና ሥራ ያለውን አመለካከት ለማስተካከል ነው፡፡ እኔ ሥራ አለኝ እንዲሁም እኔ ሥራ አለኝ ያዕቀብ በእርሱ አስተምህሮ ዙሪያ አንዳንድ ሰዎች ሊያነሱ የሚችሉትን ተቃውሞ ይገልጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "አንድ ሰው እምነት ካለው ይህ ተቀባይነት አለው እንዲሁም አንድ ሰው መልካም ሥራ ካለውም እንደዚያው፡፡" እምነትህን አሳየኝ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ያዕቆብን ነው፡፡ ዳብሎስም . . . ይንቀጠቀጣል "በፍርሃት ይንቀጠቀጣል" አንተ ሞኝ ሰው ሆይ እምነት ያለ ሥራ ምንም ዋጋ እንዳሌለው ማወቅ ትፈልጋለህን? ይህ ጥያቄ ያዕቆብን ለማድመጥ ፈቃደኛ ያልሆነ ሰውን ለመገሰጽ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "አንተ ሞኝ! ያለ ሥራ የሆነ እምነት ጥቅም እንዳሌለው ባረጋግጥልህም ይህንን መስማት ግን አንተ ፈጽሞ አትፈልግም፡፡"
አጠቃላይ መረጃ: እነዚህ አይሁድ አማኞች በመሆናቸው ምክንያት የአይሁዳዊያን አባት የሆነውን እና እግዚአብሔር በቃሉ አማካኝነት ከብዙ ዘመናት በፊት የነገራወቸውን የአብረሃምን ታሪክ ያውቃሉ፡፡ አባታችን አብረሃም የጸደቀው . . . አይደለምን ይህ ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው በያዕቆብ ትምህርት ላይ ሞኙ ሰው በ [JAS 2:18] እምነት እንደለ ታያለህ በዚህ ሥፍራ ላይ “ታያለህ” የሚለው ቃል ምሳሌያዊ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “መረዳት፡፡” በሥራ እምነቱ ዓላማውን ይፈጽማል "ሥራው እምነቱ ፍጹም ይሆናል" ቅዱሳት መጽሐፍት ተፈጸሙ አማራጭ ትርጉም: "ይህ በቅዱሳት መጸሕፍት የተገለጠው ነገር ተፈተመ፡፡" ጽድቅ ሆኖ ተቀጠረለት "እግዚአብሔር እምነቱን ጽድቅ አድርጎ ቆጠረለት" ይህ የታየው በሥራቸው ነው ያዕቆብ እንደገና “እናንተ” የሚለውን የብዙ ቁጥር አመልካች ቃል ተደራሲያንን ተጠቅሟል፡፡ ሰው በሥራ ይጸድቃል "ሰው በሥራ እና እምነት ይጸድቃል"
በተመሳሳይ መልኩ ይህ ተመሳሳይ ሀሳብን መጀመሪያ መንገድ ነው፡፡ (ተመልከት: [[rc://*/ta/workbench/discourse/home]]) ጋለሞታይቱ ረሃብ የጽደቀችው በእምነት አይደለምን ያዕቆብ ተደራሲያኑን ለማስተማር ጥያቄን ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ጋለሞታይቱን ረሃብን ያጸደቃት ሥራዋ ነው፡፡" ጋለሞታይቱ ረሃብ “ረሃብ” የተባለች ሴት ታሪክ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የሚገኝ ሲሆን ተደራሲያኑ ይህንን ታሪክ ማወቅ እንዳለባቸው ያስባል፡፡ መልእክተኞች ከሌላ ቦታ ዜናዎችን የሚያመጡ ሰዎች፡፡ በሌላ መንገድ ሸኘቻቸው "ከከተማው እንዲያመጡ ረዳቻቸው" መንፈስ የተለየው አካል የሞተ እንደሆነ ሁሉ ከሥራ የተለየ እምነትም የሞተ ነው፡፡ በእምነታቸውን ሥራ የማይሠራ ሰው ልክ መንፈስ ያሌለው አካልን ይመስላል፡፡ ሁለቱም ሞተዋል እንዲሁም ጥቅም የላቸውም፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ያዕቅብ እነዚህን አማኞችን ከሰዎች አፍ የሚወጡትን ቃላት መቆጣጠር የሚችለው ከእግዚአብሔር ዘንድ በሚመጣ ጥበብ ብቻ ነው፡፡ ብዙዎቻችሁ እንዲህ አይደላችሁም በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመልከትው የያዕቆብን ተደራሲያን ነው፡፡ ወንድሞቼ "አማኞች" ይህንን እወቁ "ስለዚህ ምክንያት" የባሰውን ፍርድ እንድንቀበል ታውቃላችሁና። አማራጭ ትርጉም: "ኃጢአትን በማደረጋችን ምንም ምክንያት የለንም ምክንያቱም ከሌሎች ሰዎች ይልቅ ቃሉን እናውቃለን ስለዚህም እግዚአብሔር ከሌሎች ሰዎች በላይ እኛን ይቀጣናል፡፡" እንቀበላለን ያዕቆብ ራሱን ከእርሱ ጋር ቅዱሳት መጽሐፍትን ከሚያስተምሩት ሰዎች ጋር በማድረግ ይናገራል፡፡ ምንም እንኳ ይህንን ደብዳቤ የሚያነቡት ሰዎች አንዳንዶቹ የቅዱሳት መጽሐፍት አስተማሪዎች ይሆናሉ ብዙዎቹ ግን አይሆኑም፡፡ በሁሉን እንሰናከላለን ያዕቆብ ሁሉንም ተደራሲያኑን ወደ ማካተቱ ተመልሷል፡፡ በብዙ መንገድ እንሰናከላለን ይህ የአንድ ሰውን ግብረገባዊ ውድቀት አንድ ሰው በጎዞ ላይ ሳለ ከመውደቁ ጋር ያነጻጽራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "መወደቅ" ወይም "ኃጢአት፡፡" በቃሉ አይሰናከሉም "በተናገረው ቃል ኃጢአትን ያደርጋሉ" እርሱ ፍጹም ሰው ነው "እርሱ መንፈሳዊ ብስለት ያለው ሰው ነው" አጠቃላይ አካሉን የሚቆጣጠር በዚህ ሥፍራ ላይ ያዕቆብ እያመለከተ ያለው ልቡን፣ ስሜቱን እና ተግባሩን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ባሕርውን የሚቆጣጠር ሰው" ወይም "ተግባሩን የሚቆጣጠር ሰው፡፡"
እነሆ፥ ፈረሶች ይታዘዙልን ዘንድ ልጓም በአፋቸው ውስጥ እናገባለን ያዕቆብ የሰውን ምላስ ከልጓም ጋር ያያይዛል፡፡ ልጓም ፈረስ በዬት አቅጣጫ መሄድ እንዳለበት ለመቆጣጠር በአፍ ውስጥ የሚገባ ትንሽ ብረት ነው፡፡ ይህ እንዴት ትንንሽ ነገሮች እንዴት በትልልቅ ነገሮች ላይ ኃይል እንዳለው ያሳያል፡፡ አሁን ከሆነ "ከሆነ" ወይም "ሲሆን" የፈረስ ሉጋም በፈረስ አፍ ውስጥ እንደሚገባ ሁሉ “ፈረስ” ዕቃ ወይም ሰዎችን ለመሸከም የሚውል ትልቅ እንስሳ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "የፈረስ ሉጋምን በፈረስ አፍ ውስጥ የሚናደርግ ከሆነ፡፡" ያኛውን መረከብም ደግሞ ተመልከቱ . . . በትንሽ መሪ የሚቆም ከሆነ በቀመጠል ያዕቆብ የሰውን ምላስ ከመርከብ መሪ ጋር ያነጻጽራል፡፡ “መርከብ” በውሃ ላይ የሚንሳፈፍ ትልቅ ነገር ነው፡፡ “መሪ” በመርከቡ መጨረሻ አከባቢ የሚገኝ ከእንጨት ወይም ከብረት የሚሠራ የመርከብን አቅጣጫ ለመቆጣጠር የሚረዳ ነው፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይም ያዕቆብ ከፈረስ ሉጓም ጋር ተመሳሳይ የሆነ ነጥብን ያስተላልፋል፡፡ ትንሽ ነገር ከትልቅ ነገር በላይ ኃይል ልኖረው ይገባል፡፡ በጣም ትልቅ ናቸው በዚህ ሥፍራ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው መርከቦችን ነው፡፡ በጠንካራ ንፋስ ይገፋል አማራጭ ትርጉም: "ጠንካራ ንፋስ ይገፋዋል" በትንሽ መሪ አማካኝነት ሹፌሩ ወደ ወደደው አቅጣጫ ይመራዋል፡፡ "ይህች ትንሽ ዕቃ መርከቡ የሚሄድበትን አቅታጫ ይወስናል፡፡"
በተመሳሳይ መልኩም ይህ ቃል የፈረስ ልጓምን ከመርከብ መሪ ጋር ማነጻጸሩን ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "በተመሳሳይ መልኩም፡፡" በታላላቅ ነገር ይመካል "አንድ ሰው በጣም ክፉ የሆኑ ነገሮችን ለመናገር ልጠቅምበት ይችላል" ይህ ምን ያኸል ትልቅ ነገር ነው "ምን ያኸል ትልቅ እንደሆነ አስቡ" ትልቅ ጫካ በትንሽ እሳት እንደሚቃጠል ሁሉ! አማራጭ ትርጉም: "ትንሽ የእሳት ነበልባል ብዙ ዛፎችን ማቃጠል ይችላል!" ምላስም ልክ እንደ እሳት ነው ልክ እሳት የሚቃጥላቸውን ነገሮች ሁሉ እንደሚስወግድ ሁሉ የሰውም አንደበት ሰዎችን በጣም ልጎዳ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ምላስም ልክ እንደ እሳት ነው፡፡" አንደበት በብልቶቻችን መካከል ዓመፀኛ ዓለም ሆኖአል፤ አማራጭ ትርጉም: "ይህ የአካላችን ትንሸሹ ክፍል ነው ይሁን እንጂ ብዙ ዓይነት ኃጢአቶችን ለመፈጸም ያስችላል፡፡" ሥጋን ሁሉ ያሳድፋልና፥ ይህ እንደ አዲስ ዓረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "ይህ ፈጽም እግዚአብሔር የማናስደስት ያደርገናል፡፡" ወይም "ይህ በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት እንዳናገኝ ያደርገናል፡፡" የፍጥረትንም የሕይወት ሩጫ ያቃጥላል፥ በዚህ ሥፍራ ፤ይ “የሕይወት ሩጫ” የሚለው ሀረግ የሚያመለክተው የአንድ ሰውን አጠቃላይ ሕይወት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "የሰውን ሁለንተናዊ ሕይወት ሊያበላሽ ይችላል፡፡" እንዲሁም በገሃነም እሳትም ይቃጠላል። በዚህ ሥፍራ ላይ “እርሱም” የሚለው ቃል ምላስን የሚያመለክት ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በዚህ ስፍራ ላይ “ገሃነም” የሚለው ቃል የክፋትን ወይም ዳቢሎስን ያመለክታል፡፡ ይህ በቀጥታ እንዲህ ልተረጎም ይችላል፡፡ "ምክንያቱም ዳብሎስ ይህንን ለክፋቱ ይጠቀመዋል፡፡"
የአራዊትና የወፎች የተንቀሳቃሾችና በባሕር ያለ የፍጥረት ወገን ሁሉ በሰው ይገራል፥ ደግሞ ተገርቶአል፤ በዚህ ሥፍራ ላይ “ሁሉንም ዓይነት” የሚለው ሀረግ ያለው ትርጉም “ብዙ ዓይነት” ነው፡፤ ይህ በቀጥታ እንዲህ ልተረጎም ይችላል፡ "ሰዎች ብዙ ዓይነት የዱር እንስሳትን፣ ወፎችም፣ ተሳቢ እንስሳትን እና የባሕር ውስጥ ፍጥረታትን መቆጣጠር ችሏል፡፡" ተሳቢ እንስሳት እነዚህ በምድር ላይ እየተሳቡ የሚሄዱ የእንስሳት ዓይነቶች ናቸው፡፡ የባሕር ውስጥ እንስሳት እነዚህ በውሃ ውስጥ የሚኖሩ እንስሳትን ናቸው፡፡ ነገር ግን አንደበትን ሊገራ ማንም ሰው አይችልም በዚህ ሥፍራ ላይ “አንደበት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አንድ ሰው የሚናገረውን ነገር ነው፡፡ የዚህ ሙሉ ትርጉሙ እንዲህ ልገለጽ ይችላል፡ "ከእግዚአብሔር እገዛ ውጭ ማንም ሰው ምላሱን ልቆጣጠር አይችልም፡፡" የሚገድል መርዝ የሞላበት ወላዋይ ክፋት ነው። ይህ ሰዎችን በተሰበረ ቃል እንዴት ሌላ ሰውን እንደሚጎዱ የሚብራራ ነው፡፡ ይህ “ክፉ የሆነ ፍጥረት እንደማያንቀላፋ ነገር ግን ለማጥቃት ሁል ጊዜ ዝግጁ እንደሆነ ሁሉ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡"
በምላስ እኛ "ቃላትን ለመናገር ምላሳችንን እንጠቀማለን" በእርሱ እኛ "ቃላትን ለመናገር እንጠቀመዋለን" ሰዎችን እንረግምበታለን በሌሎች ሰዎች ላይ ክፋትን እንዲያደርግ እግዚአብሔርን እንጠይቃለን UDB) በእግዚአብሔር መልክ የተፈጠሩትን አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር በገዛ መልኩ የፈጠራቸውን" ወንድሞቼ "ክርስትያኖች" እነዚህ ነገሮች ፈጽመው ሊሆኑ አይገባም "ይህ ትክክል ያልሆነ ነገር ነው"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ያዕቆብ ከአማኞች አንደበት የሚወጣው ቃል ባርኮት እና ርግማን መሆን እንዳሌለበት ከገለጸ በኋላ ይህንን ሀሳቡን ለመግለጽ ከተፈጠሮ የተለያዩ ምሳሌዎችን ያነሳል፡፡ ምንጭስ ከአንድ አፍ የሚጣፍጥንና የሚመርን ውኃ ያመነጫልን? ጳውሎስ የተፈጥሮን አመክኒዮዋዊ መንገድ ለአንባቢያኑ ለማስረዳት ይህንን ጥያቄ ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ምንጭ የሚጣፍጥ እና የሚመርን ውሃ አያመነጭም፡፡" በለስ ወይራን ወይስ ወይን በለስን ልታፈራ ትችላለችን? ያዕቆብ የተፈጥሮን አመክኒዮአዊ መንገድ ለአንባቢያኑ ለማስረዳት ሌላ ሥዕላዊ ቃላትን ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "የበለስ ዘፍ የወይራ ፍሬን ልያፈራ አይችልም ወይም የወይራ ዘፍ የበለስ ፍሬን ሊያፈራ አይችልም፡፡"
ከእናንተ ጥበበኛና አስተዋይ ማን ነው? በመልካም አንዋዋሩ ስራውን በጥበብ የዋህነት ያሳይ። ያዕቆብ ለተደራሲያኑ በጥያቄ መልክ ትክክለኛውን ባሕርይ ይገልጻል፡፡ “ጠበብ” እማ “አስተዋይ” የሚለው ቃል በዚህ ክፍል ውስጥ ያለው ትርጉም ተመሳሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ጠብብ የሆነ ሰው እንዲህ ልሆን ይገባዋል፡፡" መልካም ሕይወትን ያሳያል "መልካም ባሕርን ያሳያል" ወይም "ያሳይ" በመልካም አንዋዋሩ ስራውን በጥበብ የዋህነት ያሳይ። "ከእውነተና ጥበብ ከሞገኝ መልካ ሥራው እና ትህትናው ጋር" ነገር ግን መራራ ቅንዓትና አድመኛነት በልባችሁ ቢኖርባችሁ፥ “ልብ” የሚለው ቃል ስሜትን ወይም ሀሳብን ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ከሌሎች ሰዎች ጋር ተካፈሉ እና ሁል ጊዜም ራሳችሁን መጀመሪያ አድርጉ፡፡" አትመኩ በእውነትም ላይ አትዋሹ። "ስለዚህ ነገር አትዋሹ እንዲሁም ነገሮችን እንደ ጠቢብ ሰው አከናውኑ"
ይህ አይደለም በዚህ ሥፍራ ላይ "ይህ" የሚለው ቃል ከዚህ በፊት ባሉት ቁጥሮች ውስጥ የተብራራውን ጥበብ የጎደለውን ቅንአት እና ራስ ወደድ የሆነ መሻትን ያመለክታል፡፡ ከላይ የወረደ "ከእግዚአብሔር ዘንድ የመጣ" ወይም "ከሰማይ የመጣ" ምድራዊ የሆነ በዚህ ስፍራ ላይ “ ምድራዊ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን የማያስከብር የሰዎችን እሴት እና ባሕርን ነው፡፡" ኢ-መንፈሳዊ "ከመንፈስ ቅዱስ ያልሆነ" ወይን "መንፈሳዊ ያልሆነ" የአጋንንትም ነው፤ "ይሁን እንጂ ይህ ከዳቢሎስ ዘንድ ነው" ቅንዓትና አድመኛነት ባሉበት ስፍራ "ስለራሳቸው ብቻ የሚያስቡ እንጂ ስለሌሎች ሰዎች የማያስቡ ሰዎች ባሉበት ሥፍራ ሁሉ" ሁከት ይኖራል "በዚያ ሥርዓት አልበኝነት ይኖራል" ወይም "ወይም ቀውስ ይኖራል" ማንኛውም ክፉ ተግባር ሁሉ "ማንኛውም በኃጢአት የተሞላ ሥራ ሁሉ" ወይም "ማንኛውንም ዓይነት ክፉ ተግባራት" የመጀመሪያው ቅዱስ "የመጀመሪያው ቅዱስ" ከዚያም ሰላም- ፍቅር አፍቃሪ - "ከዚያም ሰላማዊ"
እንግዳ ተቀባይ ገር - "ትሁት" ወይም "አሳቢ"
እና በጎ ፍሬ የሞላበት ይህ መልካም ፍሬ የሞላበት ከመልካም ሥራ ጋር ተነጻጽሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “መልካም ሥራዎች” ግብዝነት ያሌለበት "ታማኝ" ወይም "እውነተኛ"
የጽድቅም ፍሬ ሰላምን ለሚያደርጉት ሰዎች በሰላም ይዘራል።
ይህ በሕይወታችን ውስጥ ያለውን ሰላምን እና ድቅድን ከመዝራት እና መከረ ከመሰብሰብ ጋር ያነጻጽራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “በሰላም የሚኖሩት ሰዎች እግዚአብሔር ትክክል ነው ብሎ የተናገረውን ነገር ያደርጋሉ፡፡"
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ያዕቆብ እነዚህ አማኞችን ስለ ዓለማዊነታቸው እና ትህትና ማጣታቸው ይገስጽጻቸዋል፤ አንደበታቸውን ይጠብቁ እና እርስ በእርሳቸው በጥንቃቄ መነጋገር እንዳለባቸው ያበረታታቸዋል፡፡ አጠቃላይ መረጃ: በዚህ ክፍል ውስጥ “እራሳችሁ” የሚለው ቃል ውስጥ “እናንተ” እና እናንተ” የሚለው ቃል የብዙ ቁጥር አመልካች ቃል ሲሆን የሚያመለክተው ያዕቆብ የጻፈላቸውን አማኞችን ነው፡፡ በእናንተ ዘንድ ጦርና ጠብ ከወዴት ይመጣሉ? ያዕቆብ ተደራሲያንኑን ለማስተማር እና ለመገሰጽ ጥያቄን ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም "እርስ በእርሳችሁ ሁል ጊዜ ለምን እንደሚትጣሉ አውቃለሁ፡፡" ጠብ እና ክርክር “ጠብ” እና “ክርክር” የሚለው ቃል በመሠረታዊ ትርጉሙ ተመሳሳይ ነው፡፡ ያዕቆብ እነዚህ ሁለት ቃላትን በአንድነት የተጠቀመበት ምክንያት በሰዎች መካከል ያለውን ማንኛውንም አይነት ጠብ ለማመልከት ነው፡፡ በብልቶቻችሁ ውስጥ ከሚዋጉ ከእነዚህ ክፉ ምኞቶቻችሁ አይደሉምን? ያዕቆብ ይህንን ጥያቄ በዚህ ውስጥ የተጠቀመው ተደራሲያኑን ለመገሰጽ ነው፡፡ በእናንተ ቋንቋ ውስጥ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ በዓረፍተ ነገር ቅርጽ ልጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ከክፉ ምኞቶቻችሁ ውስጥ ይወጣሉ" ወይም "ከክፉ ምኞቶቻችሁ ስለምነሱ ነው፡፡" ከሚዋጉ ከእነዚህ ክፉ ምኞቶቻችሁ ያዕቆብ “ክፉ ምኞትን” በሰውኛ መልኩ በመግለጽ አማኞችን በመቃወም የሚዋጋ ወታደር አድርጎ ያቀረበዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “የሚትፈልጉት ክፋት ነው፣ ስለ ሌሎች አማኞች ፍላጎት ግድ አይላችሁም፡፡” በአማኞች ወዳጆቻችሁ መካከል? "በአካሎቻችሁ፡፡" አማራጭ ትርጉም 1) በአጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ውስጥ በሚገኙ ምዕመናን መካከል ጥል አለ፣ አማራጭ 2) ጥሉ ውስጣዊ ነው ማለትም ክፉ እና መልካም ነገርን በማድረግ መካከል፡፡ ያልለህን ነገር ትመኛለህ "ሁል ጊዜ የሚትፈልገው ያሌለህን ነገር ነው፡፡" ትገድላለህ፣ በብርቱም ትፈልጋለህ በዚህ ክፍል ውስጥ “ትገድላለህ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች የሚፈልጉትን ነገር ለማግኘት እንዴት በከፋ ሁኔታ እንደሚሄዱ ያመለክታል፡፡ ይህ እንዲህ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል “ማግኘት የማትችሉትን ለማግኘት ስትሉ ሁሉንም ዓይነት ክፋቶችን ታደርጋላችሁ፡፡” ትጣላላችሁ እንዲሁም ትዋጉማላችሁ “መጣላት” እና “መዋጋት” የሚሉት ቃላት በመሠረታዊ ትርጉማቸው ተመሳሳይ ናቸው፡፡ እነዚህ ቃላት ያዕቆብ የተጠቀማቸው ሰዎች እርስ በእርሳቸው ምን ያኸል እንደሚከራከሩ አጽኖት ሰጥተው ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ሁል ጊዜ ትጣላላችሁ፡፡" መጥፎ የሆኑ ነገሮችን ትለምናላችሁ "በመጥፎ ትጠይቃላችሁ፡፡" አማራጭ ትርጉም 1) "በተሳሳተ መነሻ ሀሳብ ትጠይቃላችሁ፣ አመለካካታችሁ መጥፎ ነው፡፡" ወይም 2) "ለተሳሳተ ዓላማ ወይም መጥፎ የሆኑ ነገሮችን ትጠይቃላችሁ፡፡" ታጠፉታላችሁ "ታጠፏቸዋላችሁ"
እናንተ አመንዝሮች! ይህ እግዚአብሔርን የማይታዘዙ ሰዎችን ከባሏ ውጪ ከሌላ ሰው ጋር የሚትተኛ ምስትን ያነጻጽራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እናንተ ከእግዚአብሔር ታማኞች አልሆናችሁም!" አታውቁምን . . . እግዚአብሔር? ያዕቆብ ተደራሲያኑን ለማስተማር ይህንን ጥያቄ ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እናንተ ታውቃላችሁ . . . እግዚአብሔር!" ከዓለም ጋር ወዳጅነት “ከዓለም ጋር ወዳጅነት” የሚለው ሀረግ ከዓለም እሴት ሥርዓት እና ባሕርይ ጋር ራስን ማመሳሰል ወይም መሳተፍ የሚያመለክት ነው፡፡ . ከዓለም ጋር መወዳጀት ከእግዚብሔር ጋር መጣላት ነው የዓለም እሴት ሥርዓት አካል መሆን የእግዚአብሔር ጠላት መሆን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚአብሔር እንደማያከብሩ ሰዎች መኖር ልክ እግዚአብሔር እንደሚቃወም ሰው ነው፡፡" ወይም ቅዱሳት መጻሕፍት ያለ ትርጉም ይመስሏችኋልን ያዕቆብ ተደራሲያኑን ለማረታታት ጥያቄን ይጠቀማል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ቅዱሳት መጻሕፍት እውነት ነው፡፡" እርሱ በውስጣችን ያስቀመጠው መንፈስ አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች የሰው መንፈስን ለማመልከት “መንፈስ” ተጠቅመዋል፡፡ ቅዱሳት መጽሐፍት ውስጥ ቃሉ ያለው ትርጉም ይህም ሊሆን ይችላል፡፡ አንባቢያኑ የሚጠቀሟቸው ሌሎች ትርጉሞች ላይ ያለውን ቃል በትርጉምህ ውስጥ ተጠቀም፡፡
ነገር ግን እግዚአብሔር ሌላ ተጨማሪ ጸጋ ይሰጣል ይህ ሀረግ እንዴት ከዚህ በፊት ካለው ጥቅስ ጋር እንደሚገናኝ ግልጽ ሆኖ መቀመጥ ይችላል: "ምንም እንኳ መንፈሳችን ማግኘት የማንችለውን ነገር የሚመኝ ቢሆን ራሳችንን ዝቅ ዝቅ ካደረግን እግዚአብሔር ከምኞታችን በላይ ጸጋን ይሰጠናል፡፡" እግዚአብሔር ይቃወማል "እግዚአብሔር ይቃወማል" ትብተኛ "ትብተኞች ሰዎችን" ትሁት "ትሁታን ሰዎችን" ስለዚህ "በዚህ ምክንያት" ለእግዚአብሔር ራሳችሁን አስገዙ "ለእግዚአብሔር ራሳችሁን አስገዙ" ወይም "እግዚአብሔርን ታዘዙ" ራሳችሁን . . . እናንተ እነዚህ ተውላጠ ስሞች በብዙ ቁጥር የተጠቀሱ ሲሆኑ የሚያመለክቱትም የያዕቆብን ደራሲያንን ነው፡፡ ዳቢሎስን ተቃወሙት "ዳቢሎስን ተቃወሙት" ወይም "ዳቢሎስ የሚፈልጋቸውን ነገሮች አታድርጉ" እርሱም ከእናንተ ይሸሻል "ዳቢሎስ ከእናንተ ይሸሻል"
አጠቃላይ መረጃ: በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ያዕቆብ የጻፈላቸው በተለያ ስፍራዎች ላይ ተበትነው ያሉትን አማኞችን ነው፡፡ እናንተ ኃጢአተኞች እጆቻችሁን አንጹ እንዲሁም እናንተ ወላዋዮች ልባችሁን አንጹ፡፡ ሀሳብ - “አጆቻችሁን አንጹ” የሚለው ሀረግ በሌላ አገላለጽ “ልባችሁን አንጹ” ተብሎ ተገልጾዋል፡፡ እንዲሁም “አናንተ ኃጢአተኞች” የሚለው ሀረግ “ወላዋዮች” በሚል ሌላ ሀረግ እንደገና ተጠቅሶ እናገኛለን፡፡
እጆቻችሁን አንጹ የዚህ ሀገር አማራጭ ትርጉሞች እነዚህ ናቸው 1) አንድ ሰው ባሕርውን ወይም ተግባራቱን ማስተካከል ወይም 2) አንድ ሰው ኃጢአት ከሞላበት ባሕርይው ወይም ተግባራቱ ሲመለስ ወይም ንሰሓ ይግባ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ : "እግዚአብሔርን በሚያስከብር መንገድ መራመድ፡፡" ልባችሁን አንጹ Here "hearts" refers to a person's thoughts and emotions. AT: "let your thoughts honor God." በሁለት ሀሳብ መወላወል በሁለት ሀሳብ መሆን - “በሁለት ሀሳብ ውስጥ መሆን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አንድ ሰው በአእምሮው ውስጥ ያሉ ሀሳብ ሁለት ከመሆኑ የተነሳ ለመወሰን ስቸገር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ባለ ሁለት ሀሳብ ሰዎች" ወይም "እግዚአብሔርን መታዘዝ እንዳለባቸው መወሰን ያልቻሉ ሰዎች፡፡"
ኃዘን፣ ለቅሶ እና ማልቀስ “ኃዘን” እና “ለቅሶ” በመሠረታዊ ትርጉማቸው ተመሳሳይ ናቸው፡፡ በዚህ ስፍራ ላይ ያዕቆብ እነዚህ ቃላት በአንድ ላይ የተጠቀማቸው ሰዎች ከልባቸው ማዘን እንዳለባቸው አጽኖት ሰጥቶ ለማሳየት ነው፡፡ “ማልቀስ” የሚለው ቃል ደግሞ የሚያሳየው ሰዎች እያዘኑ መሆናቸውን ነው፡፡ " ሳቀቀችሁን ወደ ኃዘን እንዲሁም ደስታችሁ ወደ እንጉርጉሮ ለውጡት ይህ ተመሳሳይ የሆነ ሀሳብን አጽኖት ለመስጠት በተለያዩ መንገዶች ለመግለጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በፍጥነት ሳቃችሁን አቁማችሁ እግዚብሔር ይቅርታ መለመን ጀምሩ፡፡ በጌታ ፊት ረሳችሁን አዋርዱ "በእግዚአብሔር ፊት ራሳችሁን አዋርዱ" እርሱ ያነሳችኋል አማራጭ ትርጉም: "እርሱ ያከብራችኋል፡፡"
አጠቃላይ መረጃ: በዚህ ክፍል ውስጥ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ያዕቆብ የጻፈላቸውን አማኞችን ነው፡፡ ተቃውሞ መናገር "ስለእ . . . መጥፎ ነገር ማናገር" ወይም "መቃወም" ወንድሞች "አማኞች" ይሁን እንጂ እናንተ ፈራጆች ናችሁ አማራጭ ትርጉም: "ይሁን እንጂ የሚታደርጉት ነገር ልክ ሕግን እንደሚያወጣ ሰው ነው፡፡" አንድ ሕግ አውጪ እና ፈረጃ እግዚአብሔር፣ አንድ "ሕግን ማውጣት የሚችል እና በሰዎች ላይ የሚፈርድ አንድ እግዚአብሔር አለ ምክንያቱም ይህንን ማድረግ የሚችል አንድ እርሱ ብቻ ነው፡፡" በባልንጀሮቻችሁ ላይ እናንተ ለመፍረድ ማን ናችሁ? ያዕቆብ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው እነርሱን ለመገሰጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እናንተ ሰዎች ብቻ ናችሁ ስለዚህም በሌሎች ሰዎች ላይ መፍረድ አትችሉም፡፡"
እንዲህ የሚሉ ይኖራሉ አማራጭ ትርጉም: "ከእናንተ መካከል አንድ ሰው እንዲህ ሊል ይችላል" አንድ ዓመት ቆያለሁ አማራጭ ትርጉም: "ለአንድ ዓመት በዚያ እቆያለሁ" ነገ ምን እንደሚሆን ማን ያውቃል ያዕቆብ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው እነርሱን ለመገሰጽ ነው፡፡. አማራጭ ትርጉም: "ነገ ምን እንደሚሆን ማንም ሰው አያውቅም፡፡" ታዲያ ሕይወታችሁን ምንድናት ያዕቆብ ይህንን ጥያቄ በዚህ ሥፍራ ላይ የተጠቀመበት አካላዊ ሕይወት ይህንን ያኸል ጠቃሚ እንዳልሆነ ለማስተማር ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ስለ አካላዊ ሕይወታችሁ አስቡ፡፡" እናንተ ለጥቂት ጊዜ ታይቶ አንደሚጠፋ ጤዛ ናችሁ ይህ አካላዊ ሕይወትን ለጥቂት ጊዜ ብቻ ታይቶ ወዲያው ከሚጠፋው ጤዛ ጋር ያነጻጽራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "የሚትኖሩት በጣም አጭር ለሆነ ዘመን ነው፤ መቼ እንደሚትሞቱ አታውቁም፡፡
እንኖራለን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል በቀጥታ ያዕቆብን ወይም የእርሱ ተደራሲንን የሚያመለክት አይደለም ይልቁንም የያዕቆብ ተደራሲያን ምን ዓይነት ባሕርይ ሊኖራቸው እንደሚገባ የሚያሳይ ነው፡፡ ይህንን እና ያንን እናድርጋለን አማራጭ ትርጉም: "እና ለማድረግ ያቀድነውን ዕቅድ እንፈጽማለን" ለሚያውቀው ለእርሱ በዚህ ሥፍራ ላይ ያዕቆብ “ለእርሱ” በማለት ሲጽፍ ይህንን ማንንም ለማመልከት አልጻፈውም ይልቁንም መልካም ለማድረግ የሚፈለግ ነገር ግን የማያደርገን ሰው ለማመልከት ጽፎታል፡፡
አያያዥ ዓረፍተ ነገር: ያዕቀብ አማኞች ስለ ደስታ እና ሀብት በጣም መጨነቅን አስመልክቶ ያስጠነቅቃቸዋል፡፡ እናንተ ሀብታም የሆናችሁ ሰዎች በዚህ ሥፍራ ላይ ያዕቆብ ሀብታም የሆኑ ነገር ግን እግዚአብሔርን የማያከብሩ ሰዎችን ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እናንተ ሀብታም የሆናችሁ ሰዎች ነገር ግን እግዚአብሔርን የማታከብሩ፡፡" በእናንተ ላይ ክፉ የሆነ ነገር መጥቶባችኋል አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚአብሔር በሁሉም ሰዎች ላይ በሚፈርድበት ጊዜ ያኔ እናንተም ላይ አሰቃቂ ነገር ይመጣባችኋል" ሀብታችሁ ይበሰብሳል እንዲሁም ልብሳችሁ ብል ይበላዋል፡፡ ወርቀችሁ እና ብራችሁ ጥቅም አይኖረውም፡፡ ሀብታሁን እና ልብሳችሁ ይበላል፡፡ ወርቃችሁ እና ብራችሁ ጥቅም አይኖረውም - ያዕቆብ የእነዚህ ሀብታሞች ሀብት እና ልብስ ጠፍቷል እያለ አይደለም፡፡ ይልቁንም እነዚህ ነገሮች በአሁኑ ዘመን ምንም ዓይነት መነፈሳዊ እሴት ስላሌላቸው ለብዙ ጊዜ ከእነርሱ ጋር መቆየት አይችሉም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ዋጋ አላቸው እንዲሁም በጣም አስፈላጊ ናቸው ብላችሁ የሚታስቧቸው ነገሮች ሁሉ ምን ጥቅም የላቸውም እንነዲሁም ከእናንተ ጋር የሚቆዩት በጣም ለጥቂት ጊዜ ያኸል ብቻ ነው፡፡"
መበስበሱ ራሱ ይመሰክርባችኋል በዚህ ሥፍራ ላይ “በእናንተ ላይ ይመስክራል” የሚለው ሀረግ የሚያሳየው አንድ ሰው ሕግን በመተላለፍ በዳኛ ፊት ሲቆም ሀብቱ ምንም የማይፈይድለት ሲሆን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚአብሔር እናንተ ላይ በሚፈርድበት ዕለት ሀብትህ የአንተ ከሳሽ ይሆናል፡፡" ሥጋህን እንደ እሳት ይበላልe በዚህ ሥፍራ ላይ የተበለሻ ሀብት የሚለው ቃል ሁሉን ነገር ከሚያጠፋው እሳት ጋር ተነጻጽሮ ቀርቧል፡፡ከዚህ በተጨማሪ “እሳት” የሚለው ቃል የእግዚአብሔር ፍርድ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚአብሔር አንተን ለመቀጣት ምክንያት ይሆኑታል፡፡" ሀብትህን ለሌሎች ሰዎች አለማካፈል "ሀብትህን ሁሉ ለራስህ ብቻ በመያዝ ለሌሎች ሰዎች አለማካፈል" በመጨረሻው ዘመን ይህ ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር በሰዎች ሁሉ ላይ የሚፈርድበት ጊዜ ከመድረሱ ጥቂት ጊዜ በፊት፡፡ አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር በአንተ ላይ ከመፍረዱ በፊት"
ለሠራተኞች ደምች መክፈል—ከማሳህ ላይ ሰብልህን ለሰበሰቡት ሰሰዎች ተገቢውን ክፍያ መክፍል በመጀመሪያ ትኩረት የተሰጠው ከዚህ በፊት ላልተከፈለ ክፍያ ወይም ደሞዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በማሳህ ላይ ያለውን ሰብል እንዲሰበስብልህ ለቀጠርካቸው ሰዎች አስፈላጊውን ክፍያ አለመፈጸምህ ያስከስስሃል፡፡" እንዲሁም ከማሳህ ላይ ሰብልህን የሰበሰቡልህ ሰዎች አማራጭ ትርጉም፡ "በማሳህ ላይ ያለውን ሰብል እንዲሰበስብልህ ለቀጠርካቸው ሰዎች አስፈላጊውን ክፍያ አልከፍልካቸውም እና እንድትከፍላቸው ወደ አንተ ይጮኻሉ" ወደ ሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ጆሮ ደርሰዋል አማራጭ ትርጉም፡ "በሰብል ማሳህ ላይ ቀጥረህ ስታሠራቸው የነበሩት ሰዎችን ለቅሶ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሐር ሰምቷል፡፡" ልብህን ልክ ለመታደር እንደሚዘጋጀት አስብተሃል ይህ ስግብግብ እና ሁሉን ነገር ለራሱ ማድረግ የሚፍልግን ሀብታም እስኪደልብ እና ለምግብነት እኪታረድ ድረስ ሁሉን ነገር ከሚበላ በሬ ጋር ያነጻጽራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ስግብግብነትህ ለትልቅ ዘላለማዊ ቅጣት የሚያዘጋጅህ ብቻ ይሆናል፡፡" ጻድቅ ሳ "ትክክል የሆነውን ነገር የሚያድረግ ሰው" አይቋቋሚህም "አይቃወምህም"
አያያዥ ዓረፈት ነገር: በመዝጊያው ያዕቆብ ለአማኞች የጌታን መምጣት ያስታውሳቸዋል እንዲሁም እንዴት ለጌታ መኖር እንዳለባቸው ትንንሽ ትምህርቶችን ይነግራቸዋል፡፡ ስለዚህም ትዕግስተኞች ሁኑ "በዚህም ምክንያት ቆዩ እንዲሁም ተረጋገቱ" እስከ ጌታ መምጠት ድረስ ይህ ሀረግ የሚያመለክተው የኢየሱስን መንግስቱን በምድር ላይ ለመመስረት እና በሰዎች ሁሉ ላይ ለመፍረድ የሚመጣበት ጊዜ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም "ክርስቶስ ዳግም እስክመጣ ድረስ፡፡" ልክ እንደ ገበሬ ያዕቆብ መታገስ ማለት ምን ማለት እንደሆነ አጽኖት ሰጥቶ ለአመኞች ለማሳየት አማኞችን ከገበሬ ጋር ያነጻጽራል፡፡ ልህን አስተካከል አማራጭ ትርጉም: "የተሰጠህ ሁን" ወይም "እምነትህን አጠንክር" የጌታ መምጣ በቅርብ ነው "ክርስቶስ ቶሎ ይመጣል"
ወንድሞች ሆይ አታጉረምርሙ... እናንተ ያዕቆብ በየሥፍራው ተበትነው ላሉት አማኞች ነው የጻፈው፡፡ በሌሎች ላይ "እርስ በእርሳችሁ" አይፈረድህም አመራጭ ትርጉም: "ክርስቶስ ይፈርድባችኋል፡፡" ፈራጁ በደጅ ቆሟል፡፡ ያዕቆብ ኢየሱስን ከዳኛ ጋር በማነጻጸር ኢየሱስ በዓለም ላይ ለመፍረድ ቶሎ እንደሚመጣ አጽኖት ሰጥቶ ይናራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ዳኛው ቶሎ ይመጣል፡፡” ) የነቢያት መከራ እና ትዕግስት "ነቢያት ምን ዓይነት መከራን እንደደረሰባቸው እና ይኸንን እንዴት እንዳለፉ፡፡" በጌታ ስም የተናገሩ "ጌታን ወክለው ለሕዝቡ የተናገሩ" ተመልከት በዚህ ሥፍራ ላይ “ተመልከት” የሚለው ቃል ከዚያ ቀጥሎ ለሚመጣው ነገር አጽኖት የሚሰጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በጥንቃቄ አድምጡ" ወይም "አስታውሱ፡፡" ጸንተው የቆሙትን "መከራን በጽናት የተቋቋሙት" ወይም "በመከራ ውስጥ በጽናት የሚሄዱት" ጌታ ሙሉ ለሙሉ ርሁሩ እና መሐሪ ነው "ጌታ ሁል ጊዜ ምሕረትን እና ርህራሄን የሚያሳይ ነው"
ከሁሉ በላይ አማራጭ ትርጉም: "ይህ በጣም አስፈላጊ ነው" ወይም "በተለይም" ወንድሞቼ "ከእኔ ጋር አማኞች" አትማል “መማል” ማለት አደርገዋለው ማለት ነው እንዲሁም ከአንተ በላይ ሥልጣን ባለው አካል ተጠያቂ እሆናለሁ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “አትማል” ወይም "አትማል" በምድርም ይሁን በሰማይ “ሰማይ” እና “ምድር” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በሰማይ እና በምድር ላይ ኃይል የሚያመልከታል፡፡ ንግግራችሁ “አዎ” “አዎ” እና “አይ” “አይ” መሆን አለበት፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ያለ ምንም መኃላ አድርጋለሁ ብላቸው ቃል የገባችሁትን ነገር አድርጉም፡፡" ስለዚህ በፍርድ ሥር አይወድቅምt "ስለዚህም እግዚአብሔር ይፈርድባቸውም"
ከእናንተ መካከል መከራ ውስጥ ያለ ሰው አለን? ይጸልይ፡፡ "በመከራ ውስጥ ያለ ማንም ሰው ቢኖር ይጸልይ፡፡" ደስ ያለው ሰው ቢኖር? ይዘምር "ደስ ያለው ሰው ቢኖር የምስጋናን መዝሙር ይዘምር፡፡" በእናንተ መካከል ያታመመ ቢኖር? ይጥራ "በእናንተ መካከል የታመመ ሰው ቢኖር ይጥራ" በእምነት የተደረገ ጸሎት ታማሚውን ሰው ይፈውሳል እና ጌታም ያስነሳዋል አማኞች ለታመመ ሰው በሚጸልዩበት ወቅት ጸሎታቸውን የሚሰማው ጌታ በሽተኞቹን ይፈውሳቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ጌታ በእምነት የሚጸልዩ አማኞችን ጸሎት ይሰማል እንዲሁም የታመሙ ሰዎችንም ይፈውሳል፡፡"
አጠቃላይ መረጃ: እነዚህ አይዳዊያን አማኞች በመሆናቸው ምክንያት ያዕቆብ ከጥንት ነቢያት መካል አንዱህ በማስታወስ እንዲጸልዩ ያሳስባቸዋል፡፡ ለእርስ በእርሳችሁ "ለእርስ በእርሳችሁ" አንዳችሁ ለሌላኛችሁ "ለእርስ በእርሳችሁ" ትፈወሱ ዘንድ "እግዚአብሔር ይፈውሳችሁ ዘንድ" የጻድቅ ሰው ጸሎት ታላቅ ነገርን ያደርጋል "እግዚአብሔርን የሚታዘዝ ሰው ሲጸልይ እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን ያደርጋል" ከልብ "ከልብ የሚሆን" ወይም "የእውነት" ከሦስት . . . ስድት "3...6" ሰማያት ዝናብን ያዘንባሉ በዚህ ሥፍራ ላይ “ሰማያት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ “እግዚአብሔር እንዲዘንብ ያደርጋል፡፡”
ኖት የለውም።
ጴጥሮስ ራሱን እንደ ጸሐፊው ገልጦ የጻፈላቸውን አማኞች ለይቶ በማግኘቱ ሰላምታ ያቀርባል ፡፡
ፒተር አንባቢዎቹን ፣ በተለያዩ አገሮች ውስጥ ከቤታቸው ርቀው የሚኖሩ ሰዎች እንደሆኑ ገል asል ፡፡
ጴጥሮስ ከጠቀሳቸው ሌሎች ቦታዎች በተጨማሪ “ቀppዶቅያ” እና “ቢቲኒያ” የቱርክ ሀገር በሆነችው የሮማውያን አውራጃዎች ነበሩ ፡፡
“እግዚአብሔር አብ የመረጠው… እንደ ራሱ አስቀድሞ በማወቅ።” እግዚአብሔር እንደ ራሱ አስቀድሞ በማወቅ መርጦአቸዋል።
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር አስቀድሞ የሚሆነውን ወስኖ ነበር ፡፡ AT: - “እግዚአብሔር አብ አስቀድሞ የወሰነ” (ዩ.አር.ቢ.) ወይም 2) እግዚአብሔር አስቀድሞ የሚሆነውን ያውቃል ፡፡ አት: - "እግዚአብሔር አብ አስቀድሞ ያውቅ ነበር" (የበለስ_ቁጥር መግለጫዎችን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ደሙ” የኢየሱስን ሞት ያመለክታል ፡፡ ሙሴ ከእስራኤል ጋር የገቡትን ቃል ኪዳን ለማሳየት ሙሴ በእስራኤል ላይ ደም እንደ ረጨ ሁሉ አማኞች በኢየሱስ ሞት ከእግዚአብሔር ጋር ቃል ኪዳን ገብተዋል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ እና የበለስ_ማምበል) ፡፡
ይህ ምንባብ ስለ ጸጋ የሚናገረው አማኞች ሊኖሩት የሚችል ዕቃ ነው ፣ እና ሰላምን በመጠን ሊጨምር የሚችል ነገር ነው። በእርግጥ ፣ ጸጋ በእውነቱ እግዚአብሔር ለአማኞች የሚያደርጋቸው ደግነት መንገድ ነው ፣ እናም ሰላም አማኞች በደኅንነት እና ከእግዚአብሔር ጋር ደስ የሚሰኙበት መንገድ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
ጴጥሮስ ስለ አማኞች መዳን እና እምነት መነጋገር ጀመረ ፡፡ እዚህ ላይ እግዚአብሔር ለሁሉም አማኞች ለማድረግ የገባውን ቃል ለእነርሱ ለእነሱ የሚያስተላልፍ ውርስ የሚገለጽበትን ዘይቤ አብራራ ፡፡
“የእኛ” እና “እኛ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ጴጥሮስንና የጻፈላቸውን ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“እንደገና እንድንወለድ አደረገን”
ይህንን ግስ በመጠቀም መተርጎም ይችላሉ። አት: - "ስለሆነም እኛ ውርሻን ለመቀበል በልበ ሙሉነት እንጠብቃለን" (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
ለአማኞች እግዚአብሔር ቃል የገባውን ቃል መቀበል ከቤተሰብ አባል ንብረትንና ሀብትን እንደሚወርስ ይገለጻል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ርስቱን ፍጹም እና ዘላለማዊ የሆነ ነገር ለመግለጽ ጴጥሮስ ሦስት ተመሳሳይ ሐረጎችን ይጠቀማል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ለእናንተ በሰማይ አድርጎ ያሰናዳችኋል” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ይጠብቅህ” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
“ይህ” የሚለው ቃል ቀደም ባሉት ቁጥሮች ውስጥ ጴጥሮስ የጠቀሳቸውን በረከቶች ሁሉ ያመለክታል ፡፡
እሳት ወርቅ ወርቅን በሚጠራበት በተመሳሳይ ፣ መከራዎች አማኞች በክርስቶስ ምን ያህል እንደሚታመኑ ይፈትሻል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እግዚአብሔር አማኞች በክርስቶስ ምን ያህል እንደሚታመኑ ለመፈተን ይፈልጋል ፡፡
እምነት ከወርቅ የበለጠ ዋጋ ያለው ነው ፣ ምክንያቱም ወርቅ በእሳት ውስጥ ቢጠራም እንኳን ለዘላለም አይቆይምና ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) በእምነታችሁ (UDB) ወይም 2) “እምነትህ ክብርን ፣ ክብርን እና ክብርን ያመጣል” የሚሉ 1) ናቸው ፡፡
"ቃላት የማይገልፁ ድንቅ ደስታ"
እዚህ ላይ “ነፍሳት” የሚለው ቃል መላውን ሰው ያመለክታል ፡፡ ይህንን ግስ በመጠቀም ሊተረጉሙት ይችላሉ። አት: - “ማዳንህ” ወይም “እግዚአብሔር ያዳነሃል” (ዩዲቢ) (ይመልከቱ ፡፡
እነዚህ ቃላት ሁለት ሀሳቦችን እንደ ነገሮች ወይም ነገሮች አድርገው ያሳያሉ ፡፡ በተጨባጭ ፣ “ድነት” የሚያመለክተው እግዚአብሔር የሚያድነን እርምጃ ነው ፣ ወይም በውጤቱም ለሚሆነው። በተመሳሳይ “ጸጋ” እግዚአብሔር ከአማኞች ጋር የሚገናኝበትን ደግነት መንገድ ያሳያል ፡፡
“በጥንቃቄ የተጠየቁት” ቃላት በመሠረታዊነት “መፈለጉ” የሚል ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ፡፡ አንድ ላይ እነዚህ ቃላት ነቢያት ይህንን ደኅንነት ለመረዳት ምን ያህል ጥረት እንዳደረጉ ያጎላሉ ፡፡ አት: - "በጣም በጥንቃቄ ተመርምሯል"
ጴጥሮስ ስለ ነቢያት መዳን ፍለጋ መናገሩን ቀጠለ ፡፡
"ለመወሰን ሞክረዋል"
ይህ ስለ መንፈስ ቅዱስ ማጣቀሻ ነው ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ለነቢያት ገልጦላቸዋል” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
“መላእክት ማስተዋል ይፈልጋሉ”
"በዚህ ምክንያት." ጴጥሮስ እዚህ ላይ የተጠቀመው ስለ ድነት ፣ ስለ እምነታቸው እና ስለ ክርስቶስ መንፈስ የነቢያትን መገለጥን አስመልክቶ የተናገረውን ሁሉ ነው ፡፡
ይህ ጠንክሮ ለመስራት መዘጋጀትን ያመለክታል ፡፡ በቀላል ሁኔታ ለመንቀሳቀስ የአንዱን ቀሚሱን የታችኛው ወገብ ላይ በወገብ ላይ በማሰር ባህል ነው የመጣው ፡፡ አት: - “ተዘጋጁ” (ይመልከቱ: የበለስ_ ቪዲዮም)
እዚህ ላይ ‹አስተዋይ› የሚለው ቃል የአእምሮን ግልፅነት እና ንቃትን ያመለክታል ፡፡ አት: - "ሀሳቦችዎን ይቆጣጠሩ" ወይም "ስለምያስቡበት ይጠንቀቁ"
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - "እግዚአብሔር ወደ አንተ ያመጣውን ጸጋ" (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ይህ የክርስቶስን መመለስ ያመለክታል ፡፡ አት: - “ኢየሱስ ክርስቶስ ለሁሉም ሰዎች ሲገለጥ” ይህንን በ 1 6 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - "ሙሴ እንደጻፈው" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እዚህ “እኔ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል ፡፡
ጴጥሮስ ስለ አንባቢዎቹ የጠቀሰው ከቤታቸው ርቀው በባዕድ አገር የሚኖሩ ሰዎች እንደሆኑ አድርገው ነው ፡፡ አት: - “ከእውነተኛ ቤትዎ ርቀው የሚኖሩትን ጊዜ ያሳልፉ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ሚታልፍ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ተቤዣችሁ” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ደም” በመስቀል ላይ የክርስቶስን ሞት ያመለክታል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
እግዚአብሔር የሰዎችን ኃጢአት ይቅር እንዲል ኢየሱስ እንደ መስዋእት ሆኖ ሞተ ፡፡ አት: - “የአይሁድ ካህናት ኃጢአት ያለባቸውን እንከን የሌለባቸውን ወይም እንከን የሌለባቸውን በግ” (ተመልከት ፡፡
ጴጥሮስ የክርስቶስን ንፅፅር ለማጉላት ተመሳሳይ ሀሳብ በሁለት መንገዶች ገል expressል ፡፡ አት: - “ያለ ፍጽምና የጎደለው”
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ክርስቶስን መረጠው” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ይህንን በቃል ሐረግ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “እግዚአብሔር ዓለምን ከመፍጠሩ በፊት” (የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎችን ይመልከቱ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ለእርስዎ ገልጦታል” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ለእርስዎ ገልጦታል” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ጴጥሮስ ፣ ኢየሱስን አንድ ነገር እንደ ሰጠው እግዚአብሔርን እንደሚያከብር ጴጥሮስ ተናግሯል። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
እዚህ ላይ ጴጥሮስ ስለ አማኞች ራሱን ያነጹ ይመስላቸዋል ፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ እነሱ ከዳን መዳንን እንጂ ሌላ ምንም አላደረጉም ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
እዚህ ላይ የፅዳት ሃሳብ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት ማግኘትን ያመለክታል ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህን የቃል ሐረግ በመጠቀም መተርጎም ይችላሉ። አት: - “በእውነት በመታዘዝ” (የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎችን ይመልከቱ)
ይህ በእምነት ባልንጀሮች መካከል ያለውን ፍቅር ያሳያል።
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል የስሜቶችን መቀመጫ የሚያመለክት ሲሆን እነሱ ሙሉ በሙሉ መውደድ እንዳለባቸው ያመለክታል ፡፡ አትቲ: - “እርስ በርሳችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ” ወይም “ከልብ እና በሙሉ ልብ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ” (ይመልከቱ። የበለስ_ ቪዲዮም)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች ማለት ጴጥሮስ ስለ እግዚአብሔር ቃል የተናገረው 1) በአማኞች ላይ አዲስ ሕይወት እንደሚበቅል እና እንደሚበቅል ተክል ወይም 2) ህፃኗን ወደ ውስጥ ለማሳደግ በሚጣመሩ ወንድ ወይም ሴት ውስጥ ያሉ ጥቃቅን ህዋሳት እንደሆኑ ነው ፡፡ ሴት (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“የማይበላሽ” ወይም “ዘላቂ ያልሆነ”
ጴጥሮስ የእግዚአብሔርን ቃል ለዘላለም እንደሚኖር ተናግሯል ፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ ፣ ለዘላለም የሚኖር ፣ ትእዛዛቱም እና ቃል ኪዳኑ ለዘላለም የሚዘልቅ እግዚአብሔር ነው። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
በእነዚህ ቁጥሮች ውስጥ ጴጥሮስ በማይጠፋ ዘር ስለ መወለዱ የነገረውን የሚናገር አንድ ጥቅስ ከነቢዩ ኢሳያስ ጠቅሷል ፡፡
ነቢዩ ኢሳይያስ የሰውን ዘር በፍጥነት ከሚበቅል እና ከሚሞቀው ሣር ጋር አነፃፅሯል ፡፡ አት: - “ሰዎች ሁሉ እንደ ሣር ይሞታሉ” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
“ሥጋ” የሚለው ቃል የሰውን ዘር ያመለክታል ፡፡ አት: - “ሰዎች ሁሉ”
እዚህ “ክብር” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ውበት ወይም ጥሩነትን ነው ፡፡ ኢሳያስ ሰዎች ስለ ሰው ልጆች ጥሩ ወይም የሚያምር የሚመስሏቸውን ነገሮች በፍጥነት ከሚሞቱ አበቦች ጋር ያመሳስላቸዋል። አት-“አበቦች ቶሎ እንደሚሞቱ ሁሉ የሰው ልጅ ሁሉ ጥሩ ሆኖ ይወጣል” (ይመልከቱ ፡፡
እዚህ “ይህ” የሚለው ቃል “የጌታን ቃል” ያመለክታል ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ያወጀው ምሥራች” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ጴጥሮስ አንባቢዎቹን ስለ ቅድስና እና መታዘዝ ማስተማሩን ቀጠለ ፡፡
እነዚህ የኃጢያተኛ ድርጊቶች ሰዎች ሊጥሏቸው የሚችሏቸው ነገሮች እንደሆኑ ተደርገው ተገልጻል ፡፡ እዚህ ላይ “ስለዚህ” የሚለው ቃል ጴጥሮስ ቅዱስ እና ታዛዥነትን አስመልክቶ የተናገረውን ሁሉ ይመለከታል ፡፡ አት: - “እንግዲያውስ ከዚያ አስወግደው” ወይም “እንግዲያውስ ከዚያ ያቁሙ” (ይመልከቱ: የበለስ_ማታፎር)
ጴጥሮስ አንባቢዎቹን እንደ ሕፃናት አድርጎ ተናግሯል ፡፡ ሕፃናት በቀላሉ ሊፈጩ የሚችሉ በጣም ንጹህ ምግብ ይፈልጋሉ ፡፡ በተመሳሳይም መንገድ ፣ አማኞች ከእግዚአብሄር ቃል ንጹህ ትምህርት ይፈልጋሉ ፡፡ አትቲን: - "ሕፃናት የእናታቸውን የጡት ወተት እንደሚጥሉ ፣ እንዲሁ ንጹህ መንፈሳዊ ወተት መፈለግ ይጠበቅብዎታል" (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
“ከፍተኛ ፍላጎት” ወይም “ናፍቅ”
ጴጥሮስ የእግዚአብሔርን ቃል የተናገረው ልጆችን የሚመግባቸው መንፈሳዊ ወተት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ጴጥሮስ ስለ አማኞች ስለ እግዚአብሔር እውቀት እያደጉ ስለሄዱ እና ለእነሱም ታማኞች እንደ ሆኑ ልጆች ተናግሯል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እዚህ ለመቅመስ ማለት አንድን ነገር በግል መሞከር ማለት ነው ፡፡ አት: - “በእናንተ ላይ የጌታ ደግነት ካጋጠመዎት” (የበለስ_ማታፎር ይመልከቱ)
ጴጥሮስ ስለ አማኞች እና ስለ አማኞች ሕያው ድንጋዮች ስለመሆናቸው የሚገልፅ ዘይቤ መንገር ይጀምራል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ጴጥሮስ ኢየሱስን በህንፃ ውስጥ እንደ ድንጋይ አድርጎ ተናግሯል ፡፡ AT: - “በሕንፃ ውስጥ እንደ ድንጋይ ያለ ፣ ግን ሕያው እንጂ የሞተ ድንጋይ አይደለም” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “በሕይወት ያለው ድንጋይ ማን ነው” ወይም 2) “ሕይወት የሚሰጥ ድንጋይ” ነው ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - "ሰዎች የተቃወሙት" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - "ሰዎች የተቃወሙት" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - "ግን እግዚአብሔር የመረጠው" (እነሆ ፣ የበለስ_ቁጥር ገደቡን ይመልከቱ)
ቅዱሳት መጻህፍት እንደ መያዣ (ኮንቴይነር) ተደርገው ተገልጻል ፡፡ ይህ ምንባብ አንድ ሰው በቅዱሳት መጻሕፍት የሚያነባቸውን ቃላት ይመለከታል ፡፡ አት: - “አንድ ነቢይ ከረጅም ጊዜ በፊት በቅዱሳት መጻህፍት ውስጥ የፃፈው ይህ ነው” (የበለስ_ማታፎርን ይመልከቱ)
እዚህ “ይመልከቱ” የሚለው ቃል ለሚከተሉት አስገራሚ መረጃዎች ትኩረት እንድንሰጥ ያሳስበናል ፡፡
ድንጋዩን የመረጠው እግዚአብሔር ነው ፡፡ አት: - “የመረጥኩት በጣም አስፈላጊ የማዕዘን ድንጋይ” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
በህንፃው ውስጥ እጅግ አስፈላጊ ድንጋይ የሆነው ነብዩ መሲህ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ጴጥሮስ ከቅዱሳት መጻሕፍት እየጠቀሰ መናገሩን ቀጠለ ፡፡
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው ፣ ሰዎች ልክ እንደ ግንበኞች ፣ ኢየሱስን አልተቀበሉትም ፣ ግን እግዚአብሔር በሕንፃ ውስጥ በጣም አስፈላጊው ድንጋይ አድርጎታል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ግንበኞች የናቁት ድንጋይ” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ በህንፃ ውስጥ በጣም አስፈላጊውን ድንጋይ የሚያመለክት ሲሆን በመሠረቱ በ 2 6 ውስጥ “የማዕዘን ድንጋይ” አንድ ዓይነት ነው ፡፡
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ፡፡ አንድ ላይ ሰዎች አጽን emphasizeት የሚሰጡት ኢየሱስን በሚናገርበት በዚህ “ድንጋይ” ላይ ነው ፡፡ አት: - “ሰዎች የሚሰናከሉበት ድንጋይ ወይም ዐለት” (ይመልከቱ።
እዚህ “ቃሉ” የወንጌልን መልእክት ያመለክታል ፡፡ አለመታዘዝ ማለት የማያምኑ ናቸው ማለት ነው ፡፡ አት: - “ስለ ኢየሱስ የሚገልጸውን መልእክት ስላላመኑ ነው” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ጥበብ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - "ለእነርሱም እግዚአብሔር ለእነርሱ አደረጋቸው" (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
በቁጥር 10 ላይ ጴጥሮስ ከነቢዩ ሆሴዕ አንድ ጥቅስ ጠቅሷል ፡፡ አንዳንድ ዘመናዊ ስሪቶች ይህንን እንደ ጥቅስ አይቀርፁም ፣ እሱም ተቀባይነትም ነው ፡፡
እነሱን የመረጣቸው እግዚአብሔር መሆኑን ማስረዳት ይችላሉ። አት: - “እግዚአብሔር የመረጠው ሕዝብ” (የበለስ_ቁጥርን ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “የንጉሶች ቡድን እና የካህናት ቡድን” (ዩ.አር.ቢ.) ወይም 2) “ንጉ kingን የሚያገለግሉ የካህናት ቡድን” ናቸው።
“የእግዚአብሔር ሕዝብ”
እንድትወጡ የጠራችሁ
እዚህ “ጨለማ” ሁኔታቸውን እግዚአብሔርን የማያውቁ ኃጢአተኛ ሰዎች ነው ፣ እና “ብርሃን” ሁኔታቸውን እግዚአብሔርን የሚያውቁ እና ጽድቅን የሚያደርጉትን ሰዎች ያመለክታል ፡፡ አት: - "የእግዚአብሔር የኃጢኣትነት እና የእግዚአብሔር ባለማወቅ ሕይወት እሱን እሱን እስከምናውቅ እና በሚያስደስት ሕይወት" (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ምሕረት ፣ ለእዚህ የማይገባቸውን እግዚአብሔር በደግነት የሚሰራው ፣ አንድ ሰው በእጁ ሊቀበለው የሚችል ነገር ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
ጴጥሮስ ክርስቲያናዊ ሕይወትን እንዴት መምራት እንዳለበት ጴጥሮስ መነጋገር ጀመረ ፡፡
እነዚህ ሁለት ቃላት በመሠረቱ አንድ ዓይነት ትርጉም አላቸው ፡፡ ጴጥሮስ አንባቢዎቹን ከቤታቸው ርቀው በባዕድ አገር እንደሚኖሩ ሰዎች ተናግሯል ፡፡ በ 1 1 ውስጥ “ባዕዳን” እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ እና በለስ_ማይታፎር)
እዚህ ላይ የሥጋ ሀሳብ የሚያመለክተው በዚህ የወደቀ ዓለም ውስጥ የሰውን ዘር ኃጢአት ሰብአዊነት ነው ፡፡ አት: - “ለኃጢአት ምኞቶች እንዳንሰጥ” (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ነፍስ” የሚለው ቃል የሰውን መንፈሳዊ ሕይወት ያመለክታል ፡፡ የአማኞችን መንፈሳዊ ሕይወት ለማጥፋት እንደሚሞክሩ ጴጥሮስ ስለ ኃጢአተኛ ምኞቶች ተናግሯል ፡፡ አት: - “መንፈሳዊ ሕይወትዎን ለማጥፋት ይፈልጉ” (የበለስ_ቁልፍ እና የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
አማኞች የማያምኑትን በሚያደርጋቸው ድርጊቶች ፋንታ አማኞች ሊኖራቸው የሚችሏቸውን ነገሮች አድርገው በመጥራት መልካም ባህሪን ስለሚያንቀሳቅሱ ተናግሯል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
ቢከሱህ
ጴጥሮስ ስለ አማኞች በጥሩ ሁኔታ ስለሚከናወነው አማኞች ሊያዩት የሚችሉት ነገር ነው ፣ ይልቁንም ክርስቲያኖችን ማየት ይችላሉ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር በሰዎች ሁሉ ላይ የሚፈርድበትን ቀን ነው ፡፡ ይህን የቃል ሐረግ በመጠቀም መተርጎም ይችላሉ። አት: - “በሁሉም ላይ ለመፍረድ ሲመጣ” (UDB) (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር መግለጫዎች እና የበለስ_ቁጥር)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሰብዓዊ ባለሥልጣናትን በመታዘዝ ፣ እነዚያን ባለሥልጣናት ያቋቋመውን ጌታን እንደሚታዘዙ ወይም 2) ሰብዓዊ ባለሥልጣናትን በመታዘዝ ሰብዓዊ ባለሥልጣናትን የሚታዘዙትን ኢየሱስን እንደሚያከብሩ ነው ፡፡
“ንጉሱ እንደ ከፍተኛው ሰብዓዊ ሥልጣን”
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ንጉ to ሊቀጣው የላከው” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
"መልካም በማድረግ እናንተ ሞኞች ሰዎች ስለማያውቁት ነገር ከመናገር ያቆማሉ"
ጴጥሮስ እንደ ነፃ ሰዎች ያሉበት ሁኔታ ኃጢአተኛ ባህሪያቸውን ለመደበቅ እንደሚጠቀሙበት ነገር ተናግሯል ፡፡ አት: - “ለመጥፎ ነገር እንደ ሰበብ” (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው ሁሉንም ክርስቲያን አማኞች ነው።
ጴጥሮስ በተለይ በሰዎች ቤት ውስጥ ላሉት አገልግሎት መነጋገር ጀመረ ፡፡
እዚህ ላይ “ጥሩ” እና “ገር” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉሞችን ይጋራሉ እንዲሁም እንደነዚህ ያሉት ጌቶች አገልጋዮቻቸውን በደግነት የሚይዙ መሆናቸውን አፅን emphasizeት ይሰጣሉ ፡፡ አት: - “በጣም ደግ ጌቶች”
“ጨካኞች” ወይም “ክፉዎቹ”
ጴጥሮስ ይህንን ጥያቄ የጠየቀው አንድ መጥፎ ነገር በመሥራቱ ምክንያት የሚመሰገን ነገር እንደሌለ ለማጉላት ነው ፡፡ አት: - “በሚቀጣበት ጊዜ ምንም ዱቤ የለምና” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - "አንድ ሰው ሲቀጣዎት" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - "አንድ ሰው በሚቀጣዎት ጊዜ እርስዎ ይሰቃያሉ" (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ይህ” የሚለው ቃል ጴጥሮስ እንደገለፀው ፣ መልካም በማድረግ ላይ ሲሠቃዩ የሚያዩትን ነው ፡፡ ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ለዚህ ጠራህ” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
የክርስቶስን ፈለግ እንድትከተሉ ነው። አንድ ሰው ኢየሱስ በወሰደው ተመሳሳይ ጎዳና ላይ እየተመላለሰ እንደሚሰማው የኢየሱስን ምሳሌ ስለ መከተላቸው ተናግሯል ፡፡ አት: - “የእርሱን ምሳሌ እንድትመስሉ” (ይመልከቱ: የበለስ_ማታፎር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ማንም በአፉ ተንኮል አልተገኘም” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
“ተሳደ” የሚለው ቃል ለሌላ ሰው መሳደብ ማለት ነው ፡፡ ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - "ሰዎች ሲሰድቡት" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
በትክክል ለሚፈርድ ሰው ራሱን በአደራ ሰጠው። ይህ ማለት በኃይል በሚንከባከቧቸው ሰዎች ላይ የወሰደውን እፍረትን ለማስወገድ በእግዚአብሔር ታምኗል ማለት ነው ፡፡
ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስን ፣ በአፅን .ት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
እዚህ ላይ “ኃጢያታችንን ተሸከመ” ማለት የኃጢያቱን ቅጣት ተቀበለ ማለት ነው ፡፡ አት: - "በዛፉ ላይ ባለው በሠራው ሥጋችን ላይ የኃጢያታችንን ቅጣት ተቀበለ" (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህ ከእንጨት የተሠራውን ኢየሱስ የሞተበትን መስቀል ያመለክታል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ሰዎች በመቁሰላቸው እግዚአብሔር አዳንዎታል” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ጴጥሮስ ኢየሱስን እንደ እረኛ ተናግሯል ፡፡ አንድ እረኛ በጎቹን እንደሚጠብቃቸው ሁሉ ኢየሱስም በእርሱ የሚታመኑትን ይጠብቃል። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
አማኞች “ለሰብዓዊ ባለሥልጣን ሁሉ ታዘዙ” (2 13) እና አገልጋዮችም ለጌቶቻቸው “መገዛት” እንደሚጠበቅባቸው (2 18) ፣ ሚስቶች ለባሎቻቸው መገዛት አለባቸው ፡፡ ቃሉ “መታዘዝ” ፣ “ተገዥ መሆን ፣” እና “ማስገባት” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ቃል ይተረጉማሉ ፡፡
እዚህ “ቃሉ” የወንጌልን መልእክት ያመለክታል ፡፡ አለመታዘዝ ማለት የማያምኑ ናቸው ማለት ነው ፡፡ በ 2 7 ውስጥ ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ አት: - “አንዳንድ ሰዎች ስለ ኢየሱስ የሚገልጸውን መልእክት አያምኑም” (ይመልከቱ ፡፡
“እነሱ በክርስቶስ እንዲያምኑ ይበረታታሉ” ይህ ማለት የማያምኑት ባሎች አማኞች ይሆናሉ ማለት ነው ፡፡ ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እነሱ አማኞች ሊሆኑ ይችላሉ” (የበለስ-ቪዲዮ እና የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ሰዎች የሚያደርጓቸው ድርጊቶች ሳይሆን ጴጥሮስ ሊታይ የሚችል ነገር እንደሆነ ጴጥሮስ ተናግሯል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ለእነሱ ያለዎት ቅን ስነምግባር እና እነሱን የሚያከብሩበት መንገድ” (ዩ.አር.ቢ.) ወይም 2) “ለእነሱ ያለዎት ንጹህ ስነምግባር እና እግዚአብሔርን የሚያከብሩበት መንገድ” ናቸው።
“እሱ” የሚለው ቃል ሚስቶች ለባሎቻቸው መገዛት እና መምራትን ያመለክታል ፡፡
እዚህ ላይ “ውስጣዊ ሰው” እና “ልብ” የሚሉት ቃላት የአንድን ሰው ውስጣዊ ባሕርይ እና ስብዕና ያመለክታሉ ፡፡ አት: - "በውስጥህ ምን እንደሆንክ" (ተመልከት: የበለስ_ቁልፍ እና የበለስ_ቁጥር)
“ገር እና ሰላማዊ አስተሳሰብ።” እዚህ “ፀጥ” የሚለው ቃል “ሰላማዊ” ወይም “መረጋጋት” ማለት ነው ፡፡ “መንፈስ” የሚለው ቃል የአንድን ሰው ዝንባሌ ወይም ኹኔታ ያሳያል ፡፡
ጴጥሮስ እግዚአብሔርን ስለ አንድ ሰው ስለ ሰው አመለካከት በቀጥታ ከፊቱ ቆሞ እንደ ነበር ተናግሯል ፡፡ አት: - "እግዚአብሔር እንደ ውድ አድርጎ የሚቆጥረው" (የበለስ_ማይታፎርን ይመልከቱ)
እርሱ ጌታዋ ነው አለች ጌታዋ
ጴጥሮስ እንደ ሣራ ዓይነት ተግባር የሚፈጽሙ አማኞች ሴቶች እንደ ልጆ children ሊቆጠሩ ይችላሉ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ በ 3 5 ውስጥ ሣራ እና ሌሎች እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሴቶች ባሎቻቸውን እንደታዘዙ ይመለከታል ፡፡
ጴጥሮስ ሴቶችን እንደ መያዣዎች አድርጎ ይናገር ነበር ፣ ወንዶች ደግሞ አንዳንድ ጊዜ እንደሚናገሩት ፡፡ አት: - “ሚስቶች ፣ ሴት ይበልጥ ደካማ አጋር መሆኗን ተረዱ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
እዚህ “ይህ” የሚያመለክተው ባሎች ሚስቶቻቸውን እንዴት መያዝ እንዳለባቸው ነው ፡፡ አት: - “ከሚስትዎ ጋር በዚህ መንገድ ኑሩ” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
“ማደናቀፍ” አንድ ነገር እንዳይከሰት ለመከላከል ነው ፡፡ ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ስለሆነም ምንም ነገር ጸሎታችሁን የሚያደናቅፍ ነገር እንዳይሆን” ወይም “ምንም እንዳታደርጉት ጸልዩ እንዳያግዳችሁ” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
"አንድ ዓይነት አመለካከት አላቸው" ወይም "ተመሳሳይ አመለካከት ይኑርዎት"
ይህ ለሌሎች ሰዎች ጥልቅ ፍቅርን ያመለክታል ፡፡
ጴጥሮስ ለሌላ ሰው ድርጊቶች ምላሽ መስጠቱ ለእነዚያ እርምጃዎች ክፍያ እንደ ማካተት ነው ፡፡ አት: - "በክፉ ላይ መልካም በሚያደርግ ሰው ላይ ወይም በክፉ በሚሰድብ ሰው ላይ ክፉን አትሥሩ" (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ለዚህ ጠራህ” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ጴጥሮስ ውርስን እንደ ተቀበለ የእግዚአብሔር በረከት እንዳገኘ ተናግሯል ፡፡ አት: - "የእግዚአብሔር በረከት እንደ ዘላቂ ርስትህ ትቀበላላችሁ" (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ አንድ ዓይነት ናቸው እና ጥሩ ሕይወት የመኖር ፍላጎትን ያጎላሉ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቅርብ)
“ምላስ” እና “ከንፈሮች” የሚሉት ቃላት የሚናገረውን ሰው ያመለክታሉ ፡፡ እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሰረታዊ ነገሮች አንድ ናቸው እና ውሸት እንዳይናገር የተሰጠውን ትእዛዝ ያጎላሉ ፡፡ አት: - “ክፉን እና አታላይ ነገሮችን መናገር አቁሙ” (የበለስ_ቁልፍ እና የበለስ_ቁልፍ_ቁጥር ይመልከቱ)
“ጆሮ” የሚለው ቃል ጌታ የሚናገረው ሰዎች የሚናገሩትን ጌታ ማወቅ ነው ፡፡ ጌታ ጥያቄዎቻቸውን እንደሚሰማ የሚያመለክተው እርሱ ለእነሱም ምላሽ እንደሚሰጥ ነው ፡፡ አት: - “ጥያቄዎቻቸውን ይሰማል” ወይም “ጥያቄዎቻቸውን ይሰጣል” (ይመልከቱ: የበለስ_ስኔ ደረት እና የበለስ_ቁጥር)
ጴጥሮስ ይህን ጥያቄ የጠየቀው አንድ ሰው መልካም ነገሮችን ካደረጉ አንድ ሰው እነሱን የሚጎዳ አይመስልም ብሎ ለማጉላት ነው ፡፡ አት: - "መልካም ነገር ብታደርጉ ማንም አይጎዳችሁም" (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህንን በቃል ሐረግ መተርጎም ይችላሉ። አት: - "ትክክል የሆነውን በማድረጉ መከራ (ሥቃይዎን ይመልከቱ)"
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ይባርክህ” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች ተመሳሳይ ፍቺዎችን የሚያጋሩ ሲሆን አማኞች እነሱን የሚያሳድ thoseቸውን መፍራት እንደሌለባቸው አጥብቀው ያሳያሉ ፡፡ አት: - “ሰዎች ምን ሊያደርጉልዎት እንደማይፈሩ አትፍሩ” (ይመልከቱ: የበለስ_ፓራላይሊዝም)
እዚህ “እነሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጴጥሮስ የጻፈላቸውን ሰዎች ለመጉዳት መሞከር የሚችል ማንኛውንም ሰው ነው ፡፡
“ከመፍራትና ከመረበሽ ይልቅ”
“ጌታን ክርስቶስን ለዩ… እንደ ቅዱስ” የሚለው ሐረግ የክርስቶስን ቅድስና መቀበል ማለት ነው ፡፡ ይህ እርምጃ አንድን ነገር በክብር ቦታ ያስቀመጠ ያህል ተደርጎ ይገለጻል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እዚህ ላይ አንድ ሰው ውስጣዊ ስሜትና የስሜቶች ማዕከል “ልብ” ይባላል ፡፡ አት: - "በፈቃድህ ሁሉ" (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
“እኛ” የሚለው ቃል ጴጥሮስንና አድማጮቹን ያመለክታል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
በእኛና በእግዚአብሔር መካከል የቅርብ ግንኙነት ለመፍጠር ክርስቶስ የሞተው እዚህ ላይ ጴጥሮስ ሊሆን ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ሄ heል” (ዩ.አር.ቢ.) ወይም 2) “በመንፈሳዊ ሕልውናው ፣ ሄ .ል”።
“መናፍስት” የሚለው ቃል ትርጉም 1) “እርኩሳን መናፍስት” (UDB) ወይም 2) “የሙታን ሰዎች መናፍስት” ፡፡
“ትዕግሥት” የሚለው ቃል ለእግዚአብሔር ራሱ ትክክለኛ ምሳሌ ነው ፡፡ ፒተር ስለ እግዚአብሔር ትዕግሥት ግለሰባዊ አካል እንዳለው ጽ writesል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር በትዕግሥት እየጠበቀ በነበረበት ጊዜ” (የበለስ_መስጠት እና የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ) ይመልከቱ
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “በኖኅ ዘመን መርከብ እየሠራ በኖኅ ዘመን” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
እዚህ ላይ “ነፍሳት” የሚለው ቃል ሰዎችን ያመለክታል ፡፡ አት: - “ስምንት ሰዎች” (ይመልከቱ: የበለስ_ስኔክዶቼ)
ጴጥሮስ ጥምቀት እግዚአብሔር ኖኅን እና ቤተሰቦቹን በመርከቡ ውስጥ ከጥፋት ውሃ ያዳነበትን መንገድ ጋር ይዛመዳል ብለዋል ፡፡
ጥምቀት እግዚአብሔር ሰዎችን የሚያድንበት መንገድ ነው ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር አሁን የሚያድንህ ጥምቀት” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “አንድ ሰው ጥሩ ሕሊና እንዲሰጠው እግዚአብሔርን መጠየቅ” (ዩ.አር.ቢ.) ወይም 2) “የአንድ ሰው እግዚአብሔርን በጥሩ ሕሊና ፣ ማለትም በቅን ልቦና ተነሳስቶ” ማለት ነው ፡፡
"በኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ የተነሳ።" ይህ ሐረግ “ይህ አሁን የሚያድንልዎ የጥምቀት ምልክት ነው” ፡፡
ለኢየሱስ ክርስቶስ ተገዙ ”
"በሰውነቱ ውስጥ"
“ራሳችሁን እጠቁሙ” የሚለው ሐረግ አንባቢዎቻቸውን መሣሪያቸውን ለጦርነት የሚያዘጋጁ ወታደሮችን እንዲያስቡ ያደርጋቸዋል ፡፡ እንዲሁም እንደ “አንድ ዓይነት ዓላማ” እንደ መሳሪያ ወይም ምናልባት እንደ አንድ ትጥቅ ምስል ያሳያል። እዚህ ላይ ይህ ዘይቤ ማለት አማኞች ልክ እንደ ኢየሱስ ለመሰቃየት በአዕምሮአቸው መወሰን አለባቸው ማለት ነው ፡፡ አት-“ክርስቶስ ያሳየውን ተመሳሳይ አስተሳሰብ ያዘጋጁ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር) ፡፡
እዚህ “ሥጋ” ማለት በምድር ላይ የሕይወታችን ዘመን ማለት ነው ፡፡ አት: - “እዚህ ምድር ላይ እያለሁ ሥቃይ”
ኃጢአት መሥራትን አቁሟል ”
ኃጢአተኛ ሰዎች ለሚለመዱት ምኞት
እነዚህ የዱር ፣ ወሰን የሌለው ኃጢአት ምሳሌዎች በሰዎች ላይ የሚወርዱ ታላቅ የውሃ ጎርፍ ይመስላሉ ፡፡
ገደብ የለሽ የሥጋ ምኞቶች
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ለመፍረድ ዝግጁ የሆነው አምላክ” ወይም 2) “ለመፍረድ ዝግጁ የሆነው ክርስቶስ”
ይህ ማለት በሕይወት ያሉትም ቢሆኑም በሕይወት ያሉ ሁሉም ሰዎች ማለት ነው ፡፡ አት: - “እያንዳንዱ ሰው” (ይመልከቱ: የበለስ_ሚሻሊዝም)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ወንጌሉ የተሰበከላቸው ቀደም ሲል ለሞቱት ሰዎች ጭምር” (ዩ.አር.ቢ.) ወይም 2) “ወንጌሉ የተሰበከ በሕይወት ላሉት ግን አሁን ለሞቱት” ነው ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ክርስቶስ ሰበኩ ፡፡ AT: “ክርስቶስ ወንጌልን ሰበከ” (UDB) ወይም 2) ሰዎች ሰብከዋል ፡፡ አት: - “ሰዎች ወንጌልን ሰበኩ” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እግዚአብሔር በዚህ ሕይወት በምድር ላይ ፈረደባቸው (UDB) ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር በሰው አካላቸው ፈረደባቸው” ወይም 2) ሰዎች በሰዎች መሥፈርት መሠረት ፈረደባቸው ፡፡ አት: - “ሰዎች በሰውነታቸው ውስጥ በሰው ላይ ይፈር judgedቸው ነበር” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ ሞት የፍርድ የመጨረሻ የፍርድ ዓይነት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ በክርስቶስ ዳግም ምፅዓት የዓለም መጨረሻን ያመለክታል ፡፡
በቅርቡ ይከሰታል። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ አንድ ዓይነት ናቸው ፡፡ የዓለም መጨረሻ ስለቀረበ ሕይወትን በግልጽ የማሰላሰልን አስፈላጊነት ጴጥሮስ ጴጥሮስን ተጠቅሞባቸዋል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቅርብ)
እዚህ ላይ ‹አስተዋይ› የሚለው ቃል የአእምሮን ግልፅነት እና ንቃትን ያመለክታል ፡፡ አት: - "ሀሳቦችዎን ይቆጣጠሩ" ወይም "ስለማያስቡበት መጠንቀቅ።" በ 1 13 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ ቪዲዮም)
ከሁሉም በጣም አስፈላጊው (ዩ.አር.ቢ.)
ጴጥሮስ “ፍቅርን” የገለጸበት መንገድ የሌሎችን ኃጢአት የሚሸፍን ሰው ነው ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ለሚወደው ሰው ሌላ ሰው ኃጢአት መሥራቱን ለማወቅ አይሞክርም” ወይም 2) “ለሚወደው ሰው የሌሎችን ሰዎች ኃጢአት ይቅር ይላቸዋል ፣ እነዚያ ኃጢያቶች ብዙ ቢሆኑም” (ይመልከቱ) በለስ
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ለአማኞች የሚሰጣቸውን ልዩ መንፈሳዊ ችሎታዎች ነው። AT: - “እያንዳንዳችሁ እንደ እግዚአብሔር ስጦታ አንድ ልዩ መንፈሳዊ ችሎታን እንደተቀበሉ” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
እንደ እግዚአብሔር ቃል የሚናገር ይናገር ”
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ስለሆነም በሁሉም መንገዶች እግዚአብሔርን ያከብራሉ” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
የተመሰገነ ፣ የተከበረ
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ አንድ ዓይነት ናቸው እና የደስታን አፅን emphasizeት ይሰጣሉ ፡፡ አት: - “የበለጠ ደስ ይበላችሁ” ወይም “እጅግ ደስ ይበላችሁ” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
ይህንን በቃል ሐረግ መተርጎም ይችላሉ። አት: - “እግዚአብሔር የክርስቶስን ክብር በሚገለጥበት ጊዜ” (የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
እዚህ ላይ “ስም” የሚለው ቃል ክርስቶስን ራሱ ያመለክታል ፡፡ ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “በክርስቶስ ስለምታምኑ ሰዎች ቢሰድቡህ” (የበለስ_ቁጥጥር እና የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ካንተ ጋር ነው
ይህ የሚያመለክተው በሌሎች ጉዳዮች ውስጥ የሚሳተፈውን ሰው መብት የለውም ፡፡
“ክርስቲያን” የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል ወይም “ሰዎች እንደ ክርስትያኖች ስላወቁት”። “ያ ስም” የሚሉት ቃላት “ክርስቲያን” የሚለውን ቃል ያመለክታሉ ፡፡
ይህ ሐረግ የሚያመለክተው ጴጥሮስ እንደ እግዚአብሔር ቤተሰብ የሚናገረውን አማኞችን ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ጴጥሮስ ይህንን ጥያቄ ከምእመናን ይልቅ ወንጌልን ለሚቃወሙ ሰዎች በጣም ከባድ እንደሚሆን ጴጥሮስ ለማጉላት ይጠቀምበታል ፡፡ አት: - በእኛ ውስጥ ከጀመረ ፣ የእግዚአብሔርን ወንጌል የማይታዘዙ መጨረሻቸው በጣም የከፋ ይሆናል ፡፡ (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
“አምላካዊ ያልሆነ ሰው” እና “ኃጢአተኛ” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ አንድ ዓይነት ናቸው እና የእነዚህን ሰዎች ክፋት ያጎላሉ ፡፡ አት: - “ፈሪሃ አምላክ የሌላቸው ኃጢአተኞች” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
እዚህ ላይ “ነፍሳት” የሚለው ቃል መላውን ሰው ያመለክታል ፡፡ አት: - “በራሳቸው ይታመኑ” ወይም “ነፍሳቸውን አደራ አደራ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ስኔክዶቼ)
በመስራት ላይ - በመደበኛነት መልካም ነገሮችን እያከናወኑ እያለ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
ጴጥሮስ በተለይ ሽማግሌዎች ለሆኑት ወንዶች ተናግሯል።
"የሚካፈል" ወይም "የሚሳተፍ"
ይህ ስለ ክርስቶስ ዳግም ምጽዓት ማጣቀሻ ነው ፡፡ ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ስለሚገለጥለት የክርስቶስ ክብር” (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ጴጥሮስ አማኞችን እንደ በግ መንጋ ፣ ሽማግሌዎችንም እንደሚንከባከቧቸው እረኞች ተናግሯል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
"ይንከባከቧቸው"
ሽማግሌዎች ምሳሌ በመሆን መምራት አለባቸው እንጂ ለአገልጋዮቹ ጨካኝ ጌታን እንደሚያደርጉት አይደለም ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህን የቃል ሐረግ በመጠቀም መተርጎም ይችላሉ። አት: - ለሚንከባከቡት ”(ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያ)
ጴጥሮስ ኢየሱስን ሁሉ በእረኞች ሁሉ ላይ የበላይነት እንዳለው እረኛ ነው ፡፡ ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “የእረኞች አለቃ ኢየሱስ በሚገለጥበት ጊዜ” ወይም “እግዚአብሔር የእረኞች አለቃ” እግዚአብሔር ሲገለጥ (ይመልከቱ ፡፡
እዚህ ላይ “ዘውድ” የሚለው ቃል አንድ ሰው የድልን ምልክት አድርጎ የሚቀበለውን ሽልማት ይወክላል ፡፡ “የማይሠራ” የሚለው ቃል ዘላለማዊ ነው ማለት ነው ፡፡ አት: - “ለዘላለም የሚከበረው ክቡር ሽልማት” (fig :_metaphor)
ክቡር
ጴጥሮስ በተለይ ለወጣቶች መመሪያን ሰጠ እና ከዚያም ሁሉንም ምእመናን ማስተማሩን ቀጥሏል ፡፡
ይህ በ 5 1 ውስጥ ሽማግሌዎች ለታላላቂው እረኛ ያስረከቡበትን መንገድ ይመለከታል ፡፡
ይህ ወጣት አማኞችን ብቻ ሳይሆን ሁሉንም አማኞችን ይመለከታል።
ጴጥሮስ ልብሱን እንደለበሰ ትሕትናን የሞራል ጥራት እንዳለው ተናግሯል። አት-“አንዳችሁ ለሌላው በትሕትና እርምጃ ውሰዱ” (UDB) ወይም “በትሕትና እርምጃ ይውሰዱ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
እዚህ ላይ “እጅ” የሚለው ቃል ትሑታን ለማዳን እና ኩራተኞችን ለመቅጣት የእግዚአብሔርን ኃይል ያመለክታል ፡፡ አት: - “በእግዚአብሔር ታላቅ ኃይል” ወይም “ታላቅ ኃይል እንዳለው በመገንዘብ” በእግዚአብሔር ፊት (ይመልከቱ። የበለስ.
ጴጥሮስ ጭንቀትን አንድ ሰው እራሱን ከመሸከም ይልቅ በእግዚአብሔር ላይ እንደሚጭን ከባድ ሸክም ነው ፡፡ አት: - “በሚያስጨንቁዎት ነገሮች ሁሉ ይታመኑ” ወይም “የሚያስጨንቁዎን ነገሮች ሁሉ ይንከባከበው” (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ ‹አስተዋይ› የሚለው ቃል የአእምሮን ግልፅነት እና ንቃትን ያመለክታል ፡፡ አት: - "ሀሳቦችዎን ይቆጣጠሩ" ወይም "ስለምያስቡበት መጠንቀቅ።" በ 1 13 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ ቪዲዮም)
ጴጥሮስ ዲያብሎስን ከሚያገሳ አንበሳ ጋር አነጻጽሮታል ፡፡ አንድ የተራበ አንበሳ ምርኮውን ሙሉ በሙሉ እንደሚበላ ሁሉ ዲያቢሎስም የአማኞችን እምነት ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት ይፈልጋል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ሲሚል)
"መራመድ" ወይም "መራመድ እና አደን"
“ተቃወሙት” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ጥበብ)
ጴጥሮስ የእምነት አጋሮቹን የአንድ ማህበረሰብ አባላት እንደሆኑ ተናግሯል ፡፡ አት: - “የእምነት ባልንጀሮችዎ” (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
የጴጥሮስ ደብዳቤ መጨረሻ ይህ ነው ፡፡ እዚህ ስለ ደብዳቤው እና ስለ መደምደሚያው ሰላምታ የመጨረሻዎቹን አስተያየቶች ይሰጣል ፡፡
እዚህ ላይ “ጸጋ” የሚለው ቃል እግዚአብሔር የሚሰጣቸውን ወይም የእግዚአብሔርን ባሕርይ ሊያመለክት ይችላል ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ሁል ጊዜ የምንፈልገውን የሚሰጠን አምላክ” ወይም 2) “ሁልጊዜ ቸር የሆነው” አምላክ ናቸው ፡፡
"መልሶ እመልስሃለሁ" ወይም "እንደገና ጤናን እሰጥሃለሁ"
እነዚህ ሁለት አገላለጾች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው ፣ ማለትም ፣ እግዚአብሔር አማኞች በእርሱ እንዲታመኑ እና ምንም ዓይነት መከራ ቢደርስባቸውም እሱን እንዲታዘዙ ያስችላቸዋል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ሲልቫነስ ጴጥሮስ በደብዳቤው ውስጥ እንዲጽፍ የነገረውን ቃል ጻፈ ፡፡
“እሱ” የሚለው ቃል “እውነተኛውን የእግዚአብሔር ጸጋ” ያመለክታል ፡፡ ለዚህ ጸጋ በጥብቅ መፀለይ በአንድ ቦታ ጸንቶ መቆየት ፣ መንቀሳቀስን አለመቀበል ተብሎ ተገልጻል ፡፡ አት: - "ሙሉ በሙሉ ለእሱ ተወስዱ" (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
እዚህ “ሴቲቱ” ምናልባት ምናልባት በ “ባቢሎን” የሚኖሩትን አማኞች ቡድን ያመለክታል ፡፡ ለ “ባቢሎን” ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እሱ ለሮሜ ከተማ ምልክት ነው ፣ 2) ክርስቲያኖች ለሚሰቃዩበት ቦታ ሁሉ ምልክት ነው ፣ ወይም 3) በጥሬው የሚያመለክተው የባቢሎን ከተማ ነው ፡፡ እሱ ምናልባት የሚያመለክተው የሮምን ከተማ ነው። (ይመልከቱ: መጻፍ_ጽሑፍ ቋንቋ)
ጴጥሮስ ስለ ማርቆስ ስለ መንፈሳዊ ልጁ ተናግሯል ፡፡ አት: - “መንፈሳዊ ልጄ” ወይም “ለእኔ ልጅ የሆነው ማን ነው?” (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
አንዳችሁ ለሌላው ያላችሁን ፍቅር ለማሳየት “አፍቃሪ መሳም” ወይም “መሳሳም” (የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያ)
ጴጥሮስ የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ ስለመሆኑ ተናግሯል ፡፡ በተጨማሪም የክርስቶስ ሐዋርያ የመሆን ቦታና ስልጣን ተሰጥቶታል ፡፡
ጴጥሮስ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ እውነቱን የተናገረው አማኞች በእውነቱ ተቀባይነት ሊያገኙበት ስለሚችሉት ነገር ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
ለተቀበላችሁት ይህንን ደብዳቤ ሊያነቡ የሚችሉ አማኞችን ሁሉ ጴጥሮስ ይነግራቸዋል ፡፡
እዚህ ላይ እኛ “እኛ” የሚለው ቃል ጴጥሮስንና ሌሎቹን ሐዋርያት የሚያመለክት ነው ፣ እሱ ግን የጻፈላቸውን ሰዎች አይደለም ፡፡ አት: - እኛ “እኛ ሐዋርያት ተቀበልን” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ለአማኞች ጸጋን እና ሰላምን የሚሰጥ እግዚአብሔር ነው ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ጸጋህንና ሰላምህን ይጨምርልህ” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
እዚህ “አምላካዊነት” “ሕይወት” የሚለውን ቃል ያብራራል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔርን ለሚፈራ ሕይወት” (የበለስ_አንድአዴዲስን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል ጴጥሮስንና አድማጮቹን ያመለክታል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እዚህ “እነዚህ” የሚያመለክቱት “የራሱን ክብር እና በጎነት” ነው።
እግዚአብሔር ምን እንደሚመስል
ዓለም እንዲጠፋ የተደረገው ምክንያቶች በዓለም ላይ እንደ ዕቃ ተደርገው ተገልፀዋል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
ይህ በቀደሙት ቁጥሮች ላይ ጴጥሮስ የተናገረውን ያመለክታል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ባደረገው ነገር ምክንያት” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
"የሞራል ልዕልና"
ይህ ለጓደኛ ወይም ለቤተሰብ አባል ፍቅርን የሚያመለክት ሲሆን ምናልባትም ምናልባት መንፈሳዊ ቤተሰቦቻቸውን መውደድ አለባቸው ማለት ነው ፡፡
ይህ የሚያመለክተው ቀደም ባሉት ጥቅሶች ላይ ጴጥሮስ የጠቀሳቸውን እምነት ፣ በጎነት ፣ እውቀት ፣ ራስን መግዛትን ፣ ጽናትን ፣ አምላካዊነትን ፣ ወንድማዊ ፍቅርን እና ፍቅርን ነው ፡፡
ጴጥሮስ ሰብል የማያስፈራው እርሻ እንደሌለው መስክ እነዚህን ባሕርያት ስለሌለው ሰው ተናግሯል ፡፡ ይህ በአዎንታዊ ሁኔታ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ትፈጫለሽ ፣ ፍሬያማም ትኖራላችሁ” ወይም “ውጤታማ ትሆናላችሁ” (ይመልከቱ።
እነዚህ ቃላት በመሠረቱ አንድ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆን ይህ ሰው ኢየሱስን በማወቅ ፍሬያማ እንደማይሆን ወይም ምንም ጥቅም እንደማይሰጡት የሚያጎሉ ናቸው ፡፡ አት: - “ፍሬ አልባ” (ይመልከቱ: የበለስ_አድራሻ)
የቃል ሐረግን በመጠቀም “ዕውቀት” ን መተርጎም ይችላሉ። አት: - "እግዚአብሔርን በማወቁና በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል።" በ ውስጥ ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
እነዚህ ነገሮች የሌሉት ማንኛውም ሰው
“መደወል” እና “ምርጫ” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉምዎችን የሚያጋሩ ሲሆን እግዚአብሔር የእሱ እንዲሆኑ የመረጣቸውን ያመለክታሉ ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር የእሱ እንድትሆኑ የመረጣችሁን በእርግጥ ያረጋግጡ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
“መደወል” እና “ምርጫ” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉምዎችን የሚያጋሩ ሲሆን እግዚአብሔር የእሱ እንዲሆኑ የመረጣቸውን ያመለክታሉ ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር የእሱ እንድትሆኑ የመረጣችሁን በእርግጥ ያረጋግጡ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ AT: - “እግዚአብሔር ወደ ዘላለሙ ወደ ጌታችንና አዳኛችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ዘላለማዊ መንግሥት የመግቢያ በር ይከፍቶልዎታል” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ለመግባት እድሉ
እዚህ ላይ “እነዚህ ነገሮች” የሚሉት ቃላት ቀደም ባሉት ቁጥሮች ውስጥ ጴጥሮስ የተናገረውን ሁሉ ነው ፡፡
'የእነዚህን ነገሮች እውነት አጥብቀህ ታምናለህ'
እዚህ ‹‹ ‹›››››› የሚለው ቃል አንድን ሰው ከእንቅልፉ ለማስነሳት ማለት ነው ፡፡ ጴጥሮስ አንባቢዎቹ ስለ እነዚህ ነገሮች ከእንቅልፋቸው የሚያነቃቃ ይመስላቸዋል ብለው እንዲያስቡ ያደርጋቸዋል ፡፡ አት: - ስለ እነዚህ ነገሮች እንዲያስታውሱ ለማስቻል ”(ተመልከት: የበለስ_ማይታፎር)
ጴጥሮስ ሰውነቱን የሚያስወግደው ድንኳን ይመስል ስለ ሰውነቱ ተናግሯል ፡፡ እነዚህ ሐረጎች የእርሱን ሞት ያመለክታሉ ፡፡ አት-“በሕይወት እስካለሁ ድረስ እሞታለሁ” (ይመልከቱ ፡፡
ሁልጊዜ እንዲያስታውስዎ ለማድረግ "
እዚህ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ጴጥሮስንና ሌሎቹን ሐዋርያት ነው ፣ ግን ለአንባቢዎቹ አይደለም ፡፡ አት: - “እኛ እኛ ሐዋርያቶች የተዋዋሉ ታሪኮችን አልከተሉም ነበር” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
እዚህ “መታየት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የኢየሱስን ዳግም ምጽዓት ነው ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ኃይል እና መምጣቱ” ወይም 2) “የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ኃያል መምጣት” ናቸው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ዋንድአዲስ)
እዚህ “የእኛ” የሚለው ቃል ሁሉንም አማኞችን ይመለከታል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት-“ከታላቁ ክብር ድምፅ ሲመጣ” ወይም “ከታላቁ ክብር በተናገረው ጊዜ” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
የቃላቱ ድምፅ
ጴጥሮስ እግዚአብሔርን ከክብሩ አንፃር ጠቅሷል ፡፡ ይህ ለእሱ ካለው አክብሮት የተነሳ የአምላክን ስም ከመጠቀም የሚርቅ ርኩሰት ነው ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ፣ ልዑሉ ክብር” (የበለስ_ቁልፍ እና የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ጴጥሮስ ራሱንና የእግዚአብሄርን ድምጽ የሰሙትን ደቀ መዛሙርቱን ያዕቆብንና ዮሐንስን እየተናገረ ነው ፡፡
“ከኢየሱስ ጋር ነበርን”
ቀደም ባሉት ቁጥሮች ላይ ጴጥሮስና ሌሎቹ ሐዋርያት የገለ thingsቸው ነገሮች ነቢያት የተናገሩትን ያረጋግጣሉ ፡፡ ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ያየነው ይህ ትንቢታዊ ቃል ይበልጥ የተረጋገጠ ያደርገዋል” (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
እዚህ ላይ እኛ “እኛ” የሚለው ቃል ጴጥሮስንና አንባቢዎቹን ጨምሮ ሁሉንም አማኞች ያመለክታል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ብሉይ ኪዳንን ይመለከታል ፡፡ አት: - “ነቢያት የተናገሩባቸው ቅዱሳን መጻሕፍት” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
ጴጥሮስ ትንቢታዊ ቃልን ጠዋት እስከሚመጣ ድረስ በጨለማ ውስጥ ከሚበራ መብራት ጋር አመሳስሎታል ፡፡ የንጋት መምጣት የክርስቶስን መምጣት የሚያመለክቱ ናቸው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ሲሚል)
ጴጥሮስ ጎህ ሲቀድና የጨለማው መጨረሻ እንደቀረበ የሚያመለክተው ክርስቶስን “የንጋት ኮከብ” ነው ፡፡ ክርስቶስ በአማኞች ልብ ውስጥ ብርሀን ያመጣላቸዋል ፣ ጥርጣሬውን ሁሉ ያበቃል እና ስለ ማንነቱ ሙሉ ግንዛቤን ያመጣል። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“የጠዋት ኮከቡ” የሚያመለክተው ፀሐይ ከጠለቀችበት ጊዜ የሚነሳ ሲሆን የንጋት ቀንም መሆኗን ነው ፡፡
ይህ ምንባብ በብዙ መንገዶች ሊረዳ ይችላል-1) ነብያቶቻቸው ትንቢቶቻቸውን በራሳቸው (ኦ.ቢ.ቢ.) አላደረጉም ፡፡ 2) ሰዎች ትንቢቶቹን ለመረዳት በመንፈስ ቅዱስ ላይ መታመን አለባቸው ፣ 3) ሰዎች ትንቢቶችን በጠቅላላው የክርስቲያን አማኞች ማኅበረሰብ እገዛ መተርጎም አለባቸው ፡፡
መንፈስ ቅዱስ እግዚአብሔር እንዲናገሩ የሚፈልገውን እንዲናገሩ ሰዎችን ይመራቸዋል ፡፡ ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ AT: - “ሰዎች መንፈስ ቅዱስ ይዘውት እንደሄዱ የእግዚአብሔር ሰው ተናገሩ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
መንፈስ ቅዱስ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ የሚወስድባቸው እግዚአብሔር እንዲጽፉ የሚፈልገውን እንዲጽፉ የሚፈልገውን እንዲጽፉ ጴጥሮስ ስለ መንፈስ ቅዱስ ተናግሯል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ሐሰተኛ ነቢያት እስራኤልን በቃላቸው እንደሚያታልሉ ሁሉ ፣ ሐሰተኛ አስተማሪዎችም ስለ ክርስቶስ ውሸት እያስተማሩ ይመጣሉ ፡፡
‹መናፍቅ› የሚለው ቃል ከክርስቶስ እና ከሐዋርያት ትምህርት ጋር የሚቃረኑ አስተያየቶችን ያመለክታል ፡፡ እነዚህ መናፍቃን የሚያምኑትን እምነት ያጠፋሉ ፡፡
እዚህ ላይ “ጌታ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ባሪያዎች የሆኑትን ነው ፡፡ ጴጥሮስ ኢየሱስን የገዛው የሰዎች ባለቤት እንደሆነ በመግለጽ ዋጋው የእሱ ሞት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር)
“ሥነ ምግባር የጎደለው ወሲባዊ ባህሪ”
“የእውነት መንገድ” የሚለው ሐረግ የክርስትናን እምነት ወደ እግዚአብሔር እውነተኛ ጎዳና መሆኑን ያሳያል ፡፡ ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “የማያምኑ የእውነትን መንገድ ይሰድባሉ” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
"ውሸት በመናገር ገንዘብ እንዲሰጡዎ ያሳምኑዎታል"
ጴጥሮስ ስለ “ኩነኔ” እና “ጥፋት” የሚናገሩ ሰዎች እንደሆኑ አድርገው ተናግሯል ፡፡ ሁለቱ ሐረጎች በመሠረቱ አንድ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆን ሐሰተኛ አስተማሪዎች ምን ያህል በቅርቡ እንደሚኮንኑ አፅን emphasizeት ይሰጣሉ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ከዋክብት እና የበለስ_ተመሳሳዩ)
እነዚህን ሐረጎች በአዎንታዊ ቃላት ከትርጓሜዎች ጋር መተርጎም ይችላሉ። አት: - "እግዚአብሔር በቅርቡ ይቀጣቸዋል ፤ ሊያጠፋቸው ዝግጁ ነው" (የበለስ_ቁጥር አሃዶች እና የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
"ከመቅጣት አልተቆጠበም" ወይም "አልተቀጣም"
“ታርታር” የሚለው ቃል ከግሪክ ሃይማኖት የመጣ ቃል እርኩሳን መናፍስት እና የሞቱት ክፉ ሰዎች የሚቀጡበትን ስፍራ የሚያመለክት ነው ፡፡ አት: - “ወደ ሲ hellል ጣላቸው” (ይመልከቱ: መተርጎም_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “በጨለማ ጨለማ ሰንሰለቱ ውስጥ የሚያደርጋቸው ቦታ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “በጣም በጨለማ ቦታ ውስጥ በሰንሰለት ውስጥ” ወይም 2) “እንደ ሰንሰለቶች በሚታሰሩ በጣም ጥልቅ ጨለማ ውስጥ” ናቸው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሔር በእያንዳንዱ ሰው ላይ የሚፈርድበትን የፍርድ ቀን ነው ፡፡
እዚህ ላይ “ዓለም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በውስጡ የነበሩትን ሰዎች ነው ፡፡ አት: - “በጥንቱ ዓለም ይኖሩ የነበሩትን ሰዎች አልታደጋቸውም” (ይመልከቱ።
በጥንት ዓለም የነበሩትን ቀሪ ሰዎች ሲያጠፋ እግዚአብሔር ኖኅንና ሌሎች ሰባት ሰዎችን አላጠፋም ፡፡
“የሰዶምንና የገሞራን ከተሞች አመድ ብቻ እስኪያልፍ ድረስ በእሳት አቃጠሉ”
እዚህ ላይ “እነሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዶምን እና ገሞራን እንዲሁም በውስጣቸው የነበሩትን ሰዎች ነው ፡፡
ሰዶምና ገሞራ እግዚአብሔርን የማይታዘዙ በሌሎች ላይ ስለሚሆነው ነገር ምሳሌ እና ማስጠንቀቂያ ሆነው ያገለግላሉ ፡፡
“የእግዚአብሔርን ሕግ የጣሱ የወንዶች ብልሹ ምግባር”
ይህ የሚያመለክተው ሎጥን ነው ፡፡
እዚህ ላይ "ነፍስ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሎጥን አስተሳሰብ እና ስሜቶች ነው ፡፡ የሰዶምና የገሞራ ዜጎች ሥነ ምግባር የጎደለው ባህሪ በስሜታዊነት አዝነውት ነበር ፡፡ አት: - “እጅግ ተጨንቆ ነበር” (ይመልከቱ። የበለስ_ስኔክዶቼ)
“ይህ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር በ 2: 7 ውስጥ የፍርድ ቀንን እስር ቤት እስኪያቆዩ ድረስ ነው ፡፡
እዚህ ላይ “የሥጋ ምኞቶች” የሚለው ሐረግ የኃጢያተኛ ተፈጥሮ ፍላጎቶችን ያሳያል ፡፡ አት: - “ብልሹ እና ኃጢአተኛ ምኞታቸውን ማቅረታቸውን የሚቀጥሉ”
ለእግዚአብሔር ሥልጣን ለመገዛት እምቢ አሉ ፡፡ እዚህ ላይ “ስልጣን” የሚለው ቃል ምናልባት የእግዚአብሔርን ስልጣን ያመለክታል ፡፡
እዚህ “ስልጣን” ትዕዛዙን የመስጠት እና አለመታዘዝን የመቅጣት መብት ያለው ለእግዚአብሔር ነው። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
ምኞት - "ማድረግ የሚፈልጉትን ሁሉ ያድርጉ"
ይህ ሐረግ መላእክትን ወይም አጋንንትን ያሉ መንፈሳዊ ፍጡራንን ይመለከታል ፡፡
ለተጠቀሱት ሰዎች ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ክብር ያላቸው ወይም 2) ሐሰተኛ አስተማሪዎች ናቸው ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እነዚህ አእምሮ የጎደላቸው እንስሳት በተፈጥሮ የተወለዱ ናቸው” (የበለስ_ቁጥጥር ይመልከቱ)
እንስሳት ማሰብ እንደማይችሉ ሁሉ እነዚህ ሰዎች በምክንያታዊነት ሊታሰቡ አይችሉም። አት: - “እነዚህ የሐሰት አስተማሪዎች ልክ እንደሌላቸው እንስሳት ናቸው” (See fig_metaphor)
ለማያውቁት ወይም ለማያውቁት ነገር መጥፎ ነገር ይናገራሉ ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ያጠፋቸዋል” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ሐሰተኛ አስተማሪዎች እንደ ሽልማት ይቀበላሉ ስለሚለው ቅጣት ጴጥሮስ ተናግሯል ፡፡ አት: - ለሠራቸው ጥፋት የሚገባቸውን ይቀበላሉ (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_አሮን)
እዚህ ላይ “የቅንጦት” የሚለው ቃል ሆዳምነትን ፣ ስካርን እና የወሲባዊ እንቅስቃሴን ያጠቃልላል ፡፡ በቀን ውስጥ እነዚህን ነገሮች ማድረጉ እነዚህ ሰዎች በዚህ ባህሪ እንደማያዩ ያሳያል ፡፡
“ጉድፍ” እና “ብልሽቶች” የሚሉት ቃላት ተመሳሳይ ትርጉምዎችን ይጋራሉ ፡፡ ጴጥሮስ ስለ ሐሰተኛ አስተማሪዎች በሚለብሱት ሰዎች ላይ የሚያሳፍር ልብስ የለበሱ ይመስላቸዋል። አት: - “እነሱ በልብስ ላይ መናፈሻዎች እና ጉድፍ ናቸው ፣ ውርደት የሚያስከትሉ ናቸው” (የበለስ_ቁልፍ እና የበለስ_ቁጥር)
“ዐይናቸው እንዲሞላ” ማለት በሚመለከቱት ነገር ይጨነቃሉ ማለት ነው ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “አመንዝራ ሴት አድርገው የሚያዩትን እና ከእሷ ጋር ለመተኛት የሚፈልጉትን ሁሉ ያስባሉ” ወይም 2) “አመንዝራ ሴት ሁልጊዜ አብረዋቸው እንዲተኛ ይፈልጋሉ” ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
ምኞታቸውን ለማርካት ቢበድሉም የሚፈጽሙት ኃጢአት በጭራሽ አያረካቸውም።
እዚህ “ነፍሳት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎችን ነው ፡፡ አት: - “ያልተረጋጉ ሰዎችን ያታልላሉ” (የበለስ_ስኔክዶቼን ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “ልቦች” የሚለው ቃል የሰውን አስተሳሰብ እና ስሜቶች ያመለክታል ፡፡ በተለመዱት ተግባራቸው ምክንያት ከስግብግብነት ለማሰብ እና ድርጊትን እራሳቸውን አሠልጥነዋል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
“ልጆች” የሚለው ቃል የተረገመውን ያመለክታል ፡፡ አት: - “እነሱ በእግዚአብሔር ርግማን ስር ያሉ ሰዎች ናቸው” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ሴቲቱ አባባ… ሳውዝ ተከትን ... ጆሮው ላይ ጆሮ ደግፍ "ሐሰተኛ አስተማሪዎች ትተዋል ... ተሳስተዋል ... ተከተሉ።" ሐሰተኛ አስተማሪዎች ትክክል የሆነውን በመቃወም አምላክን ለመታዘዝ አሻፈረን ብለዋል።
እግዚአብሔርን የሚያስከብር ትክክለኛ ባህርይ የሚከተል ጎዳና እንደሆነ ተደርጎ ይገለጻል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
በለዓምን የገሠጸው እግዚአብሔር መሆኑን መግለፅ ይችላሉ ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ገሠጸው” (UDB) (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያ)
ለመናገር የማይችል አህያ በተፈጥሮ ሰው ሆኖ ይሰማል ፡፡
እግዚአብሔር የነቢዩን የሞኝነት ተግባር ለማስቆም በአህያ ተጠቅሞበታል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
እነሱ አስገራሚ ግን ትርጉም የለሽ ቃላትን ይጠቀማሉ ፡፡
እነሱ ሥነ ምግባር የጎደለው እና ኃጢአተኛ በሆኑ ድርጊቶች ውስጥ እንዲሳተፉ ወደ ኃጢአተኛው ተፈጥሮ ይማራሉ ፡፡
ከኃጢያታቸው ነፃ መውጣት ስለሚያስፈልጋቸው የኃጢያት ባሪያዎች እንደሆኑ ጴጥሮስ በኃጢያት ስለሚኖሩ ሰዎች ተናግሯል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ሐረግ የሚያመለክተው በቅርቡ አማኞች የነበሩትን ነው ፡፡ “በስሕተት የሚኖሩት” የሚለው ሐረግ አሁንም በኃጢአት የሚመላለሱ የማያምኑትን ያመለክታል ፡፡ አት: - “እንደ ሌሎቹ ሰዎች እና እንደነበረው በኃጢያት ከመኖር ይልቅ በትክክለኛው ለመኖር የሚሞክሩ ሰዎች” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር) ፡፡
ሐሰተኛ አስተማሪዎች ለእነዚህ ሰዎች ነፃነትን ቃል ይሰጣሉ ፣ ሐሰተኛ አስተማሪዎች ግን እነሱ የሙስና ባሮች ናቸው ፡፡ ሐሰተኛ አስተማሪዎች ሰዎች ኃጢአት መሥራታቸውን እንዲያቆሙ ሊረ canቸው እንደሚችሉ ቃል ገብተዋል ፣ ነገር ግን ሐሰተኛ አስተማሪዎች ራሳቸው ኃጢአት መሥራታቸውን ማቆም አይችሉም ፡፡
አንድ ሰው በዚያ ሰው ላይ ቁጥጥር በሚደረግበት ጊዜ ፣ እንደዚያ ሰው የዚያ ሰው ጌታ ሲገዛ ጴጥሮስ ስለ አንድ ሰው እንደ ባሪያ ተናግሯል ፡፡ አት: - “አንድ ነገር በአንድ ሰው ላይ ቁጥጥር ካለው ለዚያ ሰው ያ ባሪያ ለዚያ ነገር ባሪያ ይሆናል” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
“ርኩሰት” የሚለው ቃል አንድን ሥነ ምግባራዊ ርኩስ የሚያደርገው ኃጢአተኛ ባህሪን ያመለክታል ፡፡ “ዓለም” የሚያመለክተው የሰውን ማህበረሰብ ነው። አት: - “የኃጢያት ሰብአዊው ማህበረሰብ ርኩሰት ልምዶች” (ይመልከቱ።
የቃል ሐረግን በመጠቀም “ዕውቀት” ን መተርጎም ይችላሉ። ተመሳሳይ ሐረጎችን በ 1 1 እና 1 8 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ አት: - “ጌታን እና አዳኙን ኢየሱስ ክርስቶስን በማወቅ” (የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎችን ይመልከቱ)
ያሉበት ሁኔታ ከበፊቱ ከነበረው የከፋ ነው ”
ጴጥሮስ ስለ ሕይወት “መንገድ” ወይም መንገድ ብሎ ተናግሯል ፡፡ ይህ ሐረግ የሚያመለክተው እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሆነን ኑሮ መኖርን ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቃላት ሊገለፅ ይችላል። አት: - "እግዚአብሔር ለእነርሱ የሰጣቸውን ቅዱስ ትእዛዝ" (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ጴጥሮስ ሐሰተኛ አስተማሪዎች ምንም እንኳን “የጽድቅን መንገድ” ቢያውቁም በሥነ ምግባር እና በመንፈሳዊ ርኩስ ወደሆኑት ነገሮች እንዴት እንደተመለሱ ለመግለጽ ጴጥሮስ ሁለት ምሳሌዎችን ይጠቀማል ፡፡ (ይመልከቱ: መፃፍ_የቃላቶች)
ጴጥሮስ አንባቢዎቹ ስለ እነዚህ ነገሮች ከእንቅልፋቸው የሚያነቃቃ ይመስላቸዋል ብለው እንዲያስቡ ያደርጋቸዋል ፡፡ አት: - "ንፁህ ሀሳቦችን እንዲያስቡ" (እነሆ ፣ የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ቅዱሳን ነቢያት ከዚህ በፊት የተናገሯቸው ቃላት” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ AT: - “ሐዋርያቱ የሰጣችሁት የጌታችንና የመድኃኒታችን ትእዛዝ” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ይህንን እንደ በጣም አስፈላጊው ነገር እወቅ ፡፡ ይህንን በ 1 19 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
እዚህ ላይ “ምኞቶች” የሚለው ቃል ከእግዚአብሄር ፈቃድ ጋር የሚቃረኑትን የኃጢያተኛ ምኞቶችን ያመለክታል ፡፡ አት: - “እንደየራሳቸው የኃጢአት ምኞት” የሚመሩ (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ተግባር ፣ ባህሪይ
ዘባቾች ኢየሱስ የሚመለሰው የማያምኑ መሆናቸውን ለማጉላት ይህንን አፀያፊ ጥያቄ ይጠይቃሉ ፡፡ “ተስፋ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስ ተመልሶ የሚመጣውን የተስፋ ቃል ፍፃሜ ነው ፡፡ አት: - “ኢየሱስ እንደሚመለስ የሰጠው ተስፋ እውነት አይደለም! (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁልፍ ጥምርን ይመልከቱ)
እዚህ “አባቶች” የሚያመለክቱት ከረጅም ጊዜ በፊት የኖሩትን ቅድመ አያቶችን ነው ፡፡ “ይተኛል” ማለት መሞታቸው ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ ቪዲዮም)
በአለም ላይ ምንም ነገር ስለሌለ ኢየሱስ ተመልሶ ይመጣል የሚለው እውነት ሊሆን እንደማይችል ዘባቾች ይከራከራሉ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት-“እግዚአብሔር ሰማያትንና ምድርን በጊዜው የጀመረው በቃሉ መሠረት ነው” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ ማለት መሬቱ እንዲገለጥ ለማድረግ የውሃ አካላትን በአንድ ላይ ሰብስቦ እግዚአብሔር ከውኃ እንዲወጣ አደረገ ፡፡
እዚህ “እነዚህ ነገሮች” የሚያመለክቱት የእግዚአብሔርን ቃል እና ውሃ ነው ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “በዚያን ጊዜ የነበረውን ዓለም በውኃ አጥለቅልቆ አጠፋው” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር በዚያው ቃል ሰማያትንና ምድርን በእሳት አጠበ” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
እዚህ “ትዕዛዝ” ትዕዛዙን የሚሰጥ ፣ ለእግዚአብሔር ማለት ነው ፣ “AT” ተመሳሳይ ትዕዛዝ የሚሰጥ ፣ ”
"ይህንን አለመረዳት የለብዎትም" ወይም "ይህንን ችላ አትበሉ"
ከጌታ አመለካከት አንድ ቀን እንደ አንድ ሺህ ዓመት ነው ”
ጌታ ተስፋውን ለመፈፀም በቀስታ አይንቀሳቀስም ”
አንዳንድ ሰዎች ጌታ የገባውን ቃል ለመፈፀም ዘገምተኛ ነው ብለው ያስባሉ ፣ ምክንያቱም የጊዜ አመጣጣቸው ከእግዚአብሔር የተለየ ነው።
ምንም እንኳን ጌታ ታጋሽ እና ሰዎች ንስሐ እንዲገቡ የሚፈልግ ቢሆንም በእርግጥ ተመልሶ ፍርድ ያመጣል ፡፡
እግዚአብሔር በሰዎች ሁሉ ላይ ድንገት የሚመጣ እና ድንገተኛ ድንገት እንደሚመጣ ሌባ እግዚአብሔርን በሚፈርድበት ቀን ላይ ጴጥሮስ ተናግሯል ፡፡ (ይመልከቱ: በለስ
“ሰማያት ይጠፋሉ”
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ንጥረ ነገሮቹን በእሳት ያቃጥላል” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እንደ ፀሐይ ፣ ጨረቃ እና ኮከቦች ያሉ የሰማይ አካላት ናቸው (2) ሰማይን እና ምድርን ፣ እንደ አፈር ፣ አየር ፣ እሳት እና ውሃ ያሉ ነገሮች።
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር እነዚህን ሁሉ በዚህ መንገድ ያጠፋቸዋልና” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ጴጥሮስ ቀጥሎም ምን እንደሚል ለማጉላት ፣ “ቅዱስ እና እግዚአብሔርን የሚሹ ኑሩ” የተባሉትን ለማጉላት ይህንን የተዛባ ጥያቄ ይጠቀማል ፡፡ አት: - "ምን ዓይነት ሰዎች መሆን እንደምትችል ታውቃለህ ፡፡" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ሰማያትን በእሳት ያጠፋል ፣ ነገሩን በታላቅ ሙቀት ይቀልጣል” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) እንደ ፀሐይ ፣ ጨረቃ እና ኮከቦች ያሉ የሰማይ አካላት ናቸው (2) ሰማይን እና ምድርን ፣ እንደ አፈር ፣ አየር ፣ እሳት እና ውሃ ያሉ ነገሮች። በ 3 10 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
ጴጥሮስ ስለ “ጽድቅ” እንደ አንድ ሰው አድርጎ ተናግሯል ፡፡ ይህ (ጻድቃንም) ለጻድቅ ሰዎች ምሳሌ ነው ፡፡ አት: - “ጻድቃን በሚኖሩበት” ወይም “ሰዎች በጽድቅ በሚኖሩበት” (የበለስ_ከስለስና የለስስ ምልክት / ምስልን ይመልከቱ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር እንከን የለሽ እና ነቀፋ የሌለበት እና ከእርሱም ሆነ እርስ በእርሱ ጋር በሰላም እንዲኖር እግዚአብሔር በሚስማማ መንገድ ለመኖር የተቻለህን ሁሉ አድርግ” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
“እንከን የለሽ” እና “ነቀፋ የሌለ” የሚሉት ቃላት በመሠረታዊነት አንድ ዓይነት ማለት ሲሆን የሞራል ንፅህናን አፅን emphasizeት ይሰጣሉ ፡፡ አት: "ሙሉ በሙሉ ንፁህ" (ይመልከቱ: የበለስ_አድራሻ)
እዚህ ይህ "እንከን የለሽ" ለሚለው ነው። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ጌታ ታጋሽ ስለሆነ የፍርድ ቀን ገና አልተፈጠረም። ይህ በ 3 8 ላይ እንዳብራራው ሰዎች ንስሐ እንዲገቡና እንዲድኑ እድል ይሰጣል ፡፡ አት-“ደግሞም ፣ ንስሐ ለመግባት እና ለመዳን እድል እንደሰጠህ የጌታችን ትዕግሥት አስብ” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
ግድየለሾች እና ያልተረጋጉ ሰዎች ለመረዳት የሚያስቸግራቸውን በጳውሎስ ደብዳቤዎች ውስጥ ያሉትን ነገሮች በተሳሳተ መንገድ ይተረጉማሉ።
"የገዛ ራሳቸውን ጥፋት አስከተለ"
“ራሳችሁን ጠብቁ”
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ዓመፀኞች ሰዎች በማታለል ቃላቶቻቸው እንዳያሳሳቱዎት” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ትክክለኛውን ጎዳና ለመከተል እየወሰደ እንደመሆኑ እግዚአብሔርን አለመታዘዝ ተደርጎ መታየት አለበት ፡፡ አታላይ ወይም የሐሰት ትምህርቶች ሌላውን ሰው ከትክክለኛው መንገድ ሊወስድ የሚችል ሰው እንደሆኑ ተደርገው ይገለፃሉ። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ታማኝነት አማኞች ሊያጡ የሚችሉት ንብረት እንደሆነ ተደርጎ ተገልጻል። አት: - "ታማኝ መሆንህን አቆማለሁ" (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
"ፀጋ እና እውቀት ጨምር"
የቃል ሐረጎችን በመጠቀም “ጸጋ” እና “ዕውቀት” ን መተርጎም ይችላሉ። ተመሳሳይ ሐረጎችን በ 1 1 እና 1 1 እና 8 8 እና 2 20 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ አት: - “ጌታችን እና አዳኛችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደግነት ወደ እናንተ ሲመጣ ፣ እናም እሱን በተሻለ እና በተሻለ እሱን እንድታውቀው” (ኤፌ.ቢ.
“እነዚህ ነገሮች” የእግዚአብሔር ትዕግሥት እና የእነዚህ የሐሰት አስተማሪዎች ትምህርቶች እውነቶችን ይመለከታሉ።
ይህ መጽሐፍ በሁለት ዓላማዎች ማለትም - ህብረትና ደስታ ይከፈታል ፡፡
ሐዋርያው ዮሐንስ ይህንን ደብዳቤ የጻፈው ለአማኞች ነው ፡፡ ሁሉም የ “እርስዎ” ፣ “የእርስዎ ፣” እና “የእርስዎ” ሁሉም አማኞች የሚያካትቱ እና ብዙ ናቸው። እዚህ “እኛ” እና “እኛ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ዮሐንስንና ከኢየሱስ ጋር የነበሩትን ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር)
ቁጥር 1 ከፊደል ዐረፍተ-ነገር ነው ፡፡ የተሟላ ዓረፍተ ነገር እንዲኖርዎት ከፈለጉ ዓረፍተ-ነገርን በቁጥር 1 መጀመር ይችላሉ ፣ ቁጥር 2 ን እንደ ቅንፍ ያስተናግዳሉ ፣ እንዲሁም ዓረፍተ ነገሩን በ 1: 3 ይሙሉ ፡፡
“ከመጀመሪያው የሆነው ሐረግ” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ሁሉም ነገር ከመፈጠሩ በፊት የነበረውን ኢየሱስን ነው ፡፡ አት: - እኛ ሁሉን ነገር ከመፈጠሩ በፊት ስለነበረው ስለ እኛ ጽፈንላችኋለሁ። ”
“የሁሉም ነገር መጀመሪያ” ወይም “የዓለም ፍጥረት”
እርሱ ሲያስተምር የሰማነው
ለማጉላት ይህ ተደግሟል። አት: - እኛ “ያየነው” (ተመልከት: የበለስ_ፓራሊያ)
“የሕይወት ቃል” ኢየሱስ ነው ፡፡ አትቲን: - “ሰዎችን ለዘላለም እንዲኖሩ የሚያደርግ ኢየሱስ
በዚህ ደብዳቤ ውስጥ “ሕይወት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከአካላዊ ሕይወት በላይ ነው ፡፡ ለኢየሱስ የዘላለም ሕይወቱ እዚህ ይቆማል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት-“እግዚአብሔር የዘላለምን ሕይወት አስታወቅን” ወይም “እግዚአብሔር የዘላለምን ሕይወት እንድናውቅ አስችሎናል” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
እኛም አይተነዋል
እኛም ለሌሎች ስለ እሱ በእርግጠኝነት እንናገራለን ”
እዚህ “የዘላለም ሕይወት” የሚያመለክተው ያንን ሕይወት የሚሰጠውን ኢየሱስን ነው ፡፡ አት: - "ለዘላለም እንድንኖር የሚረዳን" (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ከእግዚአብሔር አብ ጋር የነበረው "
በምድር ላይ ሲኖር ይህ ነበር ፡፡ አት: - "እርሱም በመካከላችን እንዲኖር መጣ" (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
እዚህ ላይ “እኛ” “እኛ” እና “የእኛ” የሚሉት ቃላት የሚያመለክቱት ዮሐንስንና ከኢየሱስ ጋር የነበሩትን ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እኛ ያየነውንና የሰማነውን ለእናንተ ደግሞ እንነግራለን
“የቅርብ ጓደኞቻችን ሁን ፤ ከእግዚአብሔር አብ ጋር ጓደኛሞች ነን”
ዮሐንስ አንባቢዎቹን የሚያካትት ወይም የማያካትት ግልፅ አይደለም ፡፡ በዚህ መንገድ መተርጎም ይችላሉ ፡፡
እነዚህ በእግዚአብሔር እና በኢየሱስ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚገልፁ አስፈላጊ አርዕስት ናቸው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
ደስታችንን ፍጹም ለማድረግ ወይም “ሙሉ በሙሉ ደስታችንን ለማስደሰት”
ከዚህ ወደ ቀጣዩ ምእራፍ ዮሐንስ ስለ ህብረት ማለትም ከእግዚአብሔርና ከሌሎች አማኞች ጋር የጠበቀ ግንኙነት ይጽፋል ፡፡
እዚህ “እኛ” እና “እኛ” የሚሉት ቃላት ዮሐንስ የጻፈላቸውን ሰዎች ጨምሮ ሁሉንም አማኞች ይመለከታሉ ፡፡ በሌላ መንገድ ካልተገለጸ በቀር ፣ የዚህ መጽሐፍ ቅሪት ትርጉም ይህ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ማለት እግዚአብሔር ፍጹም ንጹህ እና ቅዱስ ነው ማለት ነው ፡፡ ጥሩነትን ከብርሃን ጋር የሚያዛመዱ ባህሎች ዘይቤውን ሳያብራሩ የብርሃን ሀሳቡን መቀጠል ይችላሉ ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ልክ እንደ ንፁህ ብርሃን ጻድቅ ነው” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ.
ይህ ማለት እግዚአብሔር ፈጽሞ ኃጢአት አይሠራም እንዲሁም በምንም መንገድ ክፉ አይደለም ፡፡ ክፋትን ከጨለማ ጋር የሚያያዙ ባህሎች ዘይቤውን ሳያብራሩ የጨለማውን ሀሳብ ሊጠብቁ ይችላሉ ፡፡ አት: - “በእርሱ ውስጥ የኃጢአት ጨለማ የለም” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ይህ ማለት “ክፉን ተለማምዱ” ወይም “ክፉን ማድረግ” ማለት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ማለት "መልካምነትን ተለማመድ" ወይም "መልካም የሆነውን አድርግ" ማለት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ የኢየሱስን ሞት ያመለክታል። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
እዚህ “እሱ ፣” “እሱ” እና “እሱ” የሚሉት ቃላት እግዚአብሔርን ያመለክታሉ ፡፡ (1: 5 ይመልከቱ)
ኃጢአት አይሠሩም
እያታለሉ ነው ወይም እየዋሹ
እውነት የሚነገርው በአማኞች ውስጥ ሊሆን የሚችል ነገር ነው ተብሎ ነው። አት: - “እውነት የሆነውን አናምንም” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሠረቱ አንድ ዓይነት ናቸው ፡፡ ዮሐንስ እግዚአብሔር ኃጢያታችንን በእርግጥ ይቅር እንደሚለን ለማጉላት ይጠቀምባቸዋል ፡፡ አት: - "የበደለንን ጥፋት ሙሉ በሙሉ ይቅር ይለናል" (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
እኛ ሀሰተኛ ነን ብለን እንናገራለን “እኛ ሁላችንም ኃጢአት ሠርተናል ብሎ ውሸታም ብሎ መጥራት አንድ ነው” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
የእግዚአብሄርን ቃል መታዘዝ እና ማክበር ቃሉ በአማኞች ውስጥ እንደነበረ ተደርጎ ይገለጻል ፡፡ አት: - "የእግዚአብሔርን ቃል አልገባንም ፣ የሚናገረውንም አልታዘዝም" (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ዮሐንስ ስለ ሕብረት መጻፉን የቀጠለ ሲሆን ይህ ደግሞ ኢየሱስ በአማኞችና በአብ መካከል ስለሚሄድ ሊሆን እንደሚችል ያሳያል ፡፡
እዚህ “እኛ” እና “እኛ” የሚሉት ቃላት ዮሐንስንና ሁሉንም አማኞች ያመለክታሉ ፡፡ “እሱ” እና “የእርሱ” የሚሉት ቃላት እግዚአብሔርን አባት ወይም ኢየሱስን ሊያመለክቱ ይችላሉ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ጆን አረጋዊ እና መሪያቸው ነበር ፡፡ እሱ ለእነሱ ያለውን ፍቅር ለማሳየት በዚህ አገላለጽ ተጠቅሟል። አት-“ውድ ልጆቼ በክርስቶስ” ወይም “እንደ እኔ ልጆቼ ለእኔ ውድ የሆንሽው” (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
ይህንን ደብዳቤ እጽፋለሁ
"ማንም ቢበድል" ይህ ሊሆን የሚችል ነገር ነው።
እዚህ ላይ “ጠበቃ” የሚለው ቃል ኢየሱስን ያመለክታል ፡፡ አት: - "አንድ ሰው ከእግዚአብሔር አብ ጋር የሚናገር እና ይቅር እንዲለን የሚለምን ሰው" (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
"የገዛ ነፍሱን ለእኛ መስዋእት አደረገ በዚህም ምክንያት እግዚአብሔር ኃጢአታችንን ይቅር ይላል"
እሱ ያዘዘንን ካደረግን ከእርሱ ጋር ጥሩ ግንኙነት እንዳለን እርግጠኞች መሆን እንችላለን ”
ከእርሱ ጋራ ህብረት አለን
"የሚናገር" ወይም "የሚናገር ሰው"
ከእግዚአብሔር ጋር ጥሩ ግንኙነት አለኝ ”
"አያደርግም" ወይም "የማይታዘዝ"
እግዚአብሔር ምን እንዲያደርግ ነገረው
እውነት የሚነገርው በአማኞች ውስጥ ሊሆን የሚችል ዕቃ ነው ተብሎ ነው። አት: - "እግዚአብሔር እውነት መሆኑን አያምንም" (የበለስ_ማይታፎርን ይመልከቱ)
“ያደርጋል” ወይም “ይታዘዛል”
እግዚአብሔር ምን እንዲያደርግ የሚነግረው
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “ለአምላክ ያለን ፍቅር” ወይም 2) “እግዚአብሔር ለእኛ ያለው ፍቅር” ናቸው ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር በዚያ ሰው ውስጥ ያለውን የእግዚአብሔር ፍቅር ፍጹም አድርጓል ፣” “በእርግጠኝነት ፣ የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት የሚታዘዙ ሰዎች በሁሉም መንገድ እግዚአብሔርን የሚወዱ ሰዎች ናቸው ፣ ወይም“ እግዚአብሔር ለሰዎች ፍቅር ሲያደርግ ግቡን አሳክቷል። ያደርግላቸዋል (ተመልከት: በለስ
“እኛ በእርሱ ውስጥ” የሚለው ሐረግ አማኝ ሁል ጊዜ ከእግዚአብሔር ጋር አንድ ነው ወይንም ከእግዚአብሔር ጋር ቀጣይነት ያለው ህብረት አለው ማለት ነው ፡፡ ብዙውን ጊዜ በ 1 ዮሐንስ “በእርሱ ውስጥ መቆየት” የሚለው ሐረግ ተመሳሳይ ነገር ለማመልከት ያገለግላል ፡፡ አት: - "እግዚአብሔር የሚናገረውን ስንታዘዝ ከእርሱ ጋር ህብረት እንዳለን እርግጠኞች መሆን እንችላለን" (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
"ከእግዚአብሔር ጋር ግንኙነት አለው"
የአንድን ሰው ሕይወት መምራት እንደ መራመድ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ አት: - “እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ መኖር አለበት” ወይም “ኢየሱስ ክርስቶስ እንዳደረገው እግዚአብሔርን መታዘዝም አለበት” (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
ዮሐንስ ለአማኞች መሰረታዊ የህብረት መሰረታዊ መርሆዎችን - ታዛዥነትን እና ፍቅርን ይሰጣል ፡፡
"እኔ የምወዳቸው ሰዎች" ወይም "ውድ ጓደኞቼ"
እርስ በርሳችሁ እንድትዋደዱ እጽፍላችኋለሁ ፣ ይህም አዲስ ነገር አይደለም ፣ ነገር ግን የሰማችሁት የቀድሞው ትእዛዝ ነው። ዮሐንስ ኢየሱስ እርስ በርሳችን እንድንዋደድ የሰጠውን ትእዛዝ ይጠቅሳል።
እዚህ ፣ “መጀመሪያ” የሚያመለክተው ክርስቶስን ለመከተል የወሰኑበትን ጊዜ ነው ፡፡ አት: - “በክርስቶስ በመጀመሪያ ካመንክበት ጊዜ” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
“ነገር ግን የምጽፍላችሁ ትእዛዝ በአንድ በኩል አዲስ ነው”
እዚህ “በ” የሚለው ቃል “ስለ” ማለት ነው ፡፡ አት: - "ይህ እውነት የሆነው ክርስቶስ ስላደረገው እና እርስዎም ስለሚያደርጉት ነገር ነው"
እዚህ “ጨለማ” ክፉን እና “ብርሃን” ጥሩነትን ያመለክታል ፡፡ አት: - “ክፋትን መሥራታችሁን ያቆማችሁ እና ብዙ ጥሩ እያከናወኑ ነው” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
እዚህ “ወንድም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእምነት ባልንጀራውን ነው ፡፡
“የሚናገር ሁሉ” ወይም “የይገባኛል ጥያቄ ያነሱ” (ዩዲቢ) ፡፡ ይህ አንድን የተወሰነ ሰው አያመለክትም።
ይህ በትክክል የመኖር ሥዕል ነው ፡፡ ሰዎች ትክክለኛውን ነገር ሲያደርጉ በብርሃን ሊያደርጉት እና በጨለማ ውስጥ መደበቅ አይችሉም። አት: - "ትክክል የሆነውን ያደርጋል" (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ በኃጢአት የመኖር ሥዕል ነው። ሰዎች ስህተት የሆነውን ሲያደርጉ በጨለማ ውስጥ መደበቅ ይወዳሉ። አት: - "በጨለማ ውስጥ ክፉን የሚያደርግ ፣ በጨለማ ውስጥ ነው" (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
ምንም ነገር አያሰናክለውም ፡፡ “ማሰናከል” የሚለው ቃል በመንፈሳዊም ሆነ በሥነ ምግባር ውድቀት ማለት ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - "ምንም ነገር እንዲሠራ አያደርግም" ወይም "እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውን የሚያደርግውን አያደርግም" (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
አንድ ዓይነት የእምነት ባልንጀራችን መጥላቱ ምን ያህል መጥፎ እንደሆነ ትኩረትን ለመስጠት ሁለት ጊዜ ተነግሯል። አት: - "በጨለማ ውስጥ ነው" ወይም "በኃጢያት ጨለማ ውስጥ እየኖረ ነው" (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ይህ እንደ ክርስቲያን የማይኖር አማኝ ስዕል ነው ፡፡ አት: - “መጥፎ ነገር እያደረገ እንኳን አያውቅም” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ሞታፎር)
ጨለማው እንዳይታየ አድርጎታል ፡፡ ጨለማ የኃጢያት ወይም የክፉ ምሳሌ ነው። አት: - “ኃጢአት እውነትን እንዲገባለት አልቻለውም” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ደብዳቤውን ለተለያዩ የዕድሜ ክልሎች ወይም የብስለት ልዩነት ላላቸው አማኞች ደብዳቤውን የፃፈው ለምን እንደሆነ አብራራ ፡፡ ለእነዚህ ዐረፍተ-ነገሮች ተመሳሳይ ቃላትን ለመጠቀም ሞክር ፣ እነሱ በግጥም የተጻፉ ናቸው።
ጆን አረጋዊ እና መሪያቸው ነበር ፡፡ እሱ ለእነሱ ያለውን ፍቅር ለማሳየት በዚህ አገላለጽ ተጠቅሟል። AT: - “በክርስቶስ የምትወዳቸው ልጆቼ” ወይም “እንደ እኔ ልጆቼ እኔን የምትወደውን” በ 2 1 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ኃጢኣቶቻችሁን ይቅር ይላል” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
“ስሙ” ክርስቶስንና ማንነቱን ያመለክታል ፡፡ አት: - "ክርስቶስ ባደረገልህ ምክንያት" (ዩዲቢ) ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
እዚህ ላይ “አባቶች” የሚለው ቃል የበሰሉ አማኞችን የሚያመለክት ዘይቤ ሊሆን ይችላል ፡፡ አት-የበሰሉ አማኞች እጽፍላችኋለሁ ”(የበለስ_ማታፎርን ይመልከቱ)
"እርስዎ ጋር ግንኙነት አለዎት"
“ሁልጊዜ የኖረው” ወይም “ሁልጊዜ የነበረው” እሱ የሚያመለክተው ‹ኢየሱስ› ወይም ‹እግዚአብሔር አብ› ነው ፡፡
ይህ ምናልባት አዲስ አማኞችን ያልሆኑ ግን በመንፈሳዊ ጉልምስና ላይ ያሉትን ሊያመለክት ይችላል። አት: “ወጣት አማኞች” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ማታፎር)
እዚህ “ጠንካራ” የሚያመለክተው የአማኞችን አካላዊ ጥንካሬን አይደለም ፣ ግን ለክርስቶስ ያላቸውን ታማኝነት ነው። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ጸሐፊው የሚያመለክተው አማኞች በክርስቶስ ላይ ያላቸውን ታማኝነትና በእርሱ ውስጥ ስላለው የእግዚአብሔር ቃል የሚናገር ያህል መሆኑን ማወቅ ነው ፡፡ አት: - “የእግዚአብሔርን ቃል ታውቃላችሁ” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ጸሐፊው እየተናገረ ያለው የአማኞች ሰይጣንን ለመከተል ፈቃደኛ አለመሆናቸው እና የእሱ ዕቅዶች እሱን እንደ ማሸነፍ ጉዳይ አድርገው እቅዳቸውን ስለሚያበሳጩ ነው። (ዩ.አር.ቢ.) (ይመልከቱ: የበለስ_ማይታፎር)
"እግዚአብሔርን የሚያዋርዱትን ያንኑ ነገር አይፈልጉም"
አንድ ሰው ይህንን ዓለም እና እግዚአብሔርን የሚያዋርዱትን ሁሉ እና አብን በተመሳሳይ ጊዜ መውደድ አይችልም። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“አብን አይወድም”
ይህ በዓለም ውስጥ ያሉ አንዳንድ ነገሮች ዝርዝር ነው። እሱ “በዓለም ያለው ሁሉ” ምን ማለት እንደሆነ ያብራራል (የበለስ_ቁልፍ ቃል ይመልከቱ)
“የኃጢያት አካላዊ ደስታ የማድረግ ጠንካራ ፍላጎት”
“የምናያቸው ነገሮች እንዲኖረን ጠንካራ ፍላጎት”
"የህይወት ኩራት" ይህ ንብረትን እና አመለካከትን ሊያመለክት ይችላል። አንድ ሰው ስላለው ወይም ስላደረገው ጉራ መንዛት ወይም “ሰዎች በእራሳቸው ነገር እና በሚያደርገው ነገር ኩራት ይሰማቸዋል”
ይህ ሰዎች እንደ ኑሮ እና ሀብት እንዲሁም አመለካከቶች ያሉ ለመኖር ለመኖር ያሏቸውን ነገሮች እዚህ ሊያመለክት ይችላል ፡፡
"ከአብ ዘንድ አይመጣም" ወይም "አብ እንድንኖር የሚያስተምረን አይደለም"
“ማለፍ” ወይም “አንድ ቀን እዚህ አይኖርም”
በ 2 15-17 ውስጥ “ዓለም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች እግዚአብሔርን የማያከብሩ ማድረግ የሚፈልጉትን ሁሉ ነው ፡፡ አት: - “በዓለም ላይ ያሉ እግዚአብሔርን የማያከበሩ ሰዎችን አትሁኑ” (ዩዲቢ) ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
ዮሐንስ ክርስቶስን ስለሚቃወሙ ሰዎች ያስጠነቅቃል ፡፡
“የጎለመሱ ክርስቲያኖች” በ 2፡1 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
“የመጨረሻው ሰዓት” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ኢየሱስ ከመመለሱ በፊት ያለውን ጊዜ ነው ፡፡ አት: - “ኢየሱስ በቅርቡ ተመልሶ ይመጣል” (ይመልከቱ: የበለስ.
"ክርስቶስን የሚቃወሙ ብዙ ሰዎች አሉ"
"በዚህም ምክንያት እኛ እናውቃለን" ወይም "ብዙ ብዙ ተቃዋሚዎች ስለመጡ እኛ እናውቃለን"
“ትተውን ሄደዋል”
"እነሱ ግን በምንም መልኩ የእኛ አልነበሩም" ወይም "በመጀመሪያ ደረጃ የእኛ ቡድን አባል አይደሉም።" የቡድኑ አካል ያልነበሩበት ምክንያት የኢየሱስ አማኞች ስላልነበሩ ነው ፡፡
"እኛ እናውቃለን ይህ በእውነት አማኞች ቢሆኑ ኖሮ ለእኛ አይተዉንም ነበር"
በብሉይ ኪዳን “መቀባት” የሚለው ቃል በአንድ ሰው ላይ እግዚአብሔርን ለማገልገል እንዲለይ ለማድረግ ዘይት ላይ ማፍሰስን ያመለክታል ፡፡
“ቅዱስ ግን ቀባህ” እዚህ “መቀባት” የሚያመለክተው አማኞች እግዚአብሔርን ለማገልገል እንዲለዩአቸው ኢየሱስ መንፈስ ቅዱስን መስጠቱን ነው ፡፡ አት-“መንፈስ ቅዱስ ኢየሱስ ክርስቶስ ግን መንፈሱን ሰጣችሁ” (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያ)
እዚህ ላይ የውሸት ተግባር እንደ አንድ ነገር ተደርጎ ተገልጻል። አት: - “እውነት ከሆነው ከእግዚአብሔር እውነተኛ ውሸት አይደለም” (ይመልከቱ።
ውሸታም ማን ነው? ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ብሎ የሚክድ ሁሉ ፡፡ ዮሐንስ ውሸታሞች እነማን እንደሆኑ ለማጉላት አንድ ጥያቄ ተጠቅሟል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
"ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ ነው" ለማለት ፈቃደኛ አለመሆኑን ወይም "ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እርሱ አይደለም"
“ስለ አብ እና ስለ ወልድ እውነቱን ለመናገር ፈቃደኛ አይሆንም” ወይም “አብንና ወልድ አይክዱም”።
እነዚህ በእግዚአብሔር እና በኢየሱስ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚገልፁ አስፈላጊ አርዕስት ናቸው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
የአብ ነው
ስለ ወልድ እውነቱን የሚናገር
የአብ ነው
ዮሐንስ አማኞችን ለመጀመሪያ ጊዜ በሰሙበት እንዲቀጥሉ አሳስቧቸዋል ፡፡
እዚህ ላይ “እርስዎ” የሚለው ቃል ብዙ ነው ፣ እናም ዮሐንስ የጻፈላቸውን ሰዎች እና ሁሉንም አማኞች ይመለከታል ፡፡ “እሱ” የሚለው ቃል አፅንicት የሚሰጥ እና ክርስቶስን ያመለክታል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ዮዎ)
ይህ ዮሐንስ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች እንዴት እንደሚኖሩ ከመናገር ይልቅ ዮሐንስ የኢየሱስን ተከታዮች እንዴት መኖር እንዳለበት መናገራቸውን ያመላክታል ፡፡
ከመጀመሪያ የሰማችሁትን አስታውሱ ያምናሉ። እንዴት እንደ ሰሙ ፣ ምን እንደሰሙ ፣ እና “ጅምር” ማለት ምን ማለት በግልፅ ሊገለፅ ይችላል-AT “መጀመሪያ አማኞች ከሆናችሁ በኋላ እንዳመናችሁት ስለ ኢየሱስ የተማራችሁትን መታመን ቀጥሉ” (የበለስ_ቁጥር ንፅፅር ይመልከቱ)
ለመጀመሪያ ጊዜ አማኞች በሆናችሁበት ጊዜ ስለ ኢየሱስ ምን አስተምረናል?
“የቀረው ቃል የሚናገረው ስለ መዳን ሳይሆን ስለ መዳን ነው ፡፡
እንዲሁም ከወልድና ከአባት ጋርም ግንኙነት አላቸው ፡፡ ይህ በ 2 4 ውስጥ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ ፡፡
እርሱም የዘላለም ሕይወት ይሰጠን ዘንድ ተስፋ የሰጠው ይህ ነው ወይንም ለዘላለም እንድንኖር ሊያደርገን ቃል ገብቷል
በዚህ ደብዳቤ ውስጥ “ሕይወት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከአካላዊ ሕይወት በላይ ነው ፡፡ ለኢየሱስ የዘላለም ሕይወቱ እዚህ ይቆማል ፡፡ ይህንን በ 1 1 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
“ላሳቅህ እፈልጋለሁ” አማኞችን ከእግዚአብሄር ለማራቅ የሚሞክሩ አሉ ፡፡ አት: - “ከእግዚአብሔር እና ከእውነቱ ለመራቅ እፈልጋለሁ” “ውሸት እንዲያምኑ ለማድረግ ይሞክራሉ” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
አንድ ሰው እግዚአብሔርን እንዲታዘዝ ማሳሰብ አንድን ሰው ትክክለኛውን ትክክለኛ ጎዳና እንዲከተል እንደሚያደርግ ሆኖ ተገልጻል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ከቁጥር 29 ጀምሮ ፣ ዮሐንስ በእግዚአብሔር ቤተሰብ ውስጥ የመወለድን ሃሳብ ያስተዋውቃል ፡፡ የቀደሙት ቁጥሮች የሚያሳዩት አማኞች toጢኣትን እንደቀጠሉ ነው ፡፡ ይህ ክፍል አማኞች ኃጢአት ሊሠራ የማይችል አዲስ ተፈጥሮ እንዳላቸው ያሳያል ፡፡ አማኞች አንዳቸው ሌላውን እንዴት እንደሚገነዘቡ ያሳያል ፡፡
ይህ ዮሐንስ ክርስቶስን የሚቃወሙትን ከመከተል ይልቅ የኢየሱስ ተከታዮች እንዴት መሆን እንዳለባቸው ሌላ ነገር ሲናገራቸው ይህ ምልክት ነው ፡፡
ይህ “የእግዚአብሔርን መንፈስ” ያመለክታል ፡፡ በ 2 20 ውስጥ ስለ “መቀባት” ማስታወሻውን ይመልከቱ ፡፡
"መቀባቱ ያስተምርሃል"
እዚህ ላይ ይህ ሐረግ አጠራር ነው ፡፡ አት: - “ማወቅ ያለብዎት ነገር ሁሉ” (ይመልከቱ: የበለስ_ጥበብ)
"ለእርሱ ኑሩ" ይህ ሐረግ በ 2 4 ውስጥ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት ፡፡ አንድ ሰው እንዴት እንደሚቆይ የሚያመለክተው ህብረቱን ወይም ግንኙነቱን ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ ሐረግ የ ‹ፊደል› አዲስ ክፍልን ለማመልከት እዚህ ላይ ይውላል ፡፡
ጆን አረጋዊ እና መሪያቸው ነበር ፡፡ እሱ ለእነሱ ያለውን ፍቅር ለማሳየት በዚህ አገላለጽ ተጠቅሟል። AT: - “በክርስቶስ የምትወዳቸው ልጆቼ” ወይም “እንደ እኔ ልጆቼ እኔን የምትወደውን” በ 2 1 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
እናየዋለን
በራስ መተማመን
ዳግም በሚመጣበት ጊዜ
ከእግዚአብሔር የተወለደ ነው ወይም “የእግዚአብሔር ልጅ”
በዚህ ክፍል ዮሐንስ አማኞችን ኃጢአት ስለ መሥራታቸው ስለ አዲሱ ተፈጥሮአቸውም ይነግራቸዋል ፡፡
“አባታችን ምን ያህል እንደሚወደን አስቡ” (ዩዲቤ)
“አብ ልጆቹ ብሎ ጠርቶናል”
እዚህ ማለት ይህ ማለት የእግዚአብሔር በእምነት የሆኑት በኢየሱስ ነው ፡፡
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “እኛ የእግዚአብሔር ልጆች ስለሆንን ዓለምም እግዚአብሔርን ስለማያውቅ እርሱ እኛን አያውቀንም” ወይም 2) “ዓለም እግዚአብሔርን ስላላወቀች እኛን አያውቀንም” ፡፡
እዚህ “ዓለም” የሚያመለክተው እግዚአብሔርን የማያከብሩ ሰዎችን ነው ፡፡ ዓለም ያላወቀው ነገር ግልፅ ሊሆን ይችላል: - AT: “እግዚአብሔርን የማያከበሩ እኛ ከእግዚአብሔር እንደሆንን አያውቁምና እግዚአብሔርን አላወቁምምና” (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር ግልፅ)
"እኔ የምወዳቸው ሰዎች" ወይም "ውድ ጓደኞቼ" ፡፡ በ 2 7 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል-AT “እግዚአብሔር ገና አልገለጠም” (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ይህ እዚህ “ሊነገር” ወይም “የታየ ፣” “የታየ” ማለት ሊሆን ይችላል።
ክርስቶስን እንደ እርሱ በልበ ሙሉነት የሚጠብቅ ሁሉ ክርስቶስ ንጹህ ስለሆነ ራሱን ያነጻል።
"የእግዚአብሔርን ህግ ለመታዘዝ ፈቃደኛ አይደለም" (ዩ.አር.ቢ.)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት-“ክርስቶስ ተገለጠ” ወይም “አብ ክርስቶስ ተገለጠ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ከእግዚአብሔር ጋር ግንኙነት አለው ፡፡ ይህ በ 2 4 ውስጥ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ ፡፡
ዮሐንስ “የታየው” እና “የታወቀ” የሚሉትን ቃላት ተጠቅሞ ኃጢአት የሚሠራ ሰው ክርስቶስን በመንፈሳዊ አግኝቶ አያውቅም ማለት ነው ፡፡ እንደ ኃጢአተኛ ተፈጥሮው የሚያደርግ ሰው ክርስቶስን ማወቅ አይችልም ፡፡ አት: - ማንም ማንም በእርሱ (በእርሱ) በእውነት አላምንም ”(ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ጆን አረጋዊ እና መሪያቸው ነበር ፡፡ እሱ ለእነሱ ያለውን ፍቅር ለማሳየት በዚህ አገላለጽ ተጠቅሟል። አት: - “በክርስቶስ ውስጥ ልጆቼ” ወይም “እናንተ እንደ ልጆቼ እኔን የምትወደዱኝ” ፡፡ በ 2 1 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ክርስቶስን ላለመታዘዝ ሲታመን አንድ ሰው የሚከተለው ትክክለኛውን ጎዳና እንደሚተው ተደርጎ ይገለጻል። አት: - "ማንም አያታልልህ" ወይም "ማንም እንዳያታልልህ አትፍቀድ" (ዩ.አር.ቢ.)
ክርስቶስ እግዚአብሔርን ደስ እንደሚያሰኘው ፣ ትክክል የሆነውን የሚያደርግ እግዚአብሔርን ደስ ያሰኛል።
“የዲያቢሎስ ወገን” ወይም “እንደ ዲያቢሎስ ነው” (ዩ.ቢ.ቢ.)
ይህ የሰው ልጆች መጀመሪያ ኃጢአት ከመሥራታቸው በፊት ይህ የፍጥረት የመጀመሪያ ጊዜን ያመለክታል። አት: - “ከመጀመሪያው ፍጥረት ጊዜ ጀምሮ” (ይመልከቱ።
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ልጁን ገለጠለት” (የበለስ_ቁጥር / ተመልከት)
ይህ ከእግዚአብሔር ጋር ያለውን ግንኙነት የሚገልጽ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
ዮሐንስ ይህንን ክፍል በአዲሱ መወለድ እና ኃጢአት ባልሠራው አዲስ ተፈጥሮ ላይ ያጠናቅቃል ፡፡
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “እግዚአብሔር ልጁን ያሠራው” (የበለስ_ቁጥርን ይመልከቱ)
ይህ የሚያስተምረው እግዚአብሔር ለአማኞች ስለሰጣቸውና ኃጢአትን እንዲቋቋሙ የሚያስችላቸውን እና በምድር ላይ የተተከለውን የሚያድግ አካላዊ ዘርን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውን ስለሚያደርግ መንፈስ ቅዱስ ነው ፡፡ ይህ አንዳንድ ጊዜ አዲሱ ተፈጥሮ ተብሎ ይጠራል። አት: - “መንፈስ ቅዱስ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት-“እግዚአብሔር አዲስ መንፈሳዊ ሕይወት ሰጠው” ወይም “እርሱ የእግዚአብሔር ልጅ ነው” (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - "እኛ የእግዚአብሔርን ልጆችና የዲያብሎስን ልጆች እኛ በዚህ እናውቃለን።" (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
እዚህ “ወንድም” ማለት የእምነት ባልንጀሮች ማለት ነው ፡፡ "ከእግዚአብሔር ብቻ ጽድቅን የሚያደርጉ እና ወንድሞቻቸውን የሚወዱ ብቻ ናቸው"
እዚህ ላይ አማኞችን እርስ በእርሱ እንዴት እንደሚተያዩ ዮሐንስ ያስተምራቸዋል ፣ አንባቢዎቹ እርስ በእርሱ እንዲዋደዱ ያስተምራቸዋል።
ቃየንና አቤል የመጀመሪያዎቹ ወንድና ሴት የመጀመሪያዎቹ የአዳምና የሔዋን ልጆች ነበሩ ፡፡
ቃየን እንዳደረገው ማድረግ የለብንም ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ሊሴስ)
ይህ ቃየን ታናሽ ወንድሙን አቤልን ያመለክታል ፡፡
ዮሐንስ አድማጮቹን ለማስተማር ጥያቄን ይጠቀማል ፡፡ ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ አት-“እሱን ገደለው ምክንያቱም” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
የወንድሙ ሥራ መልካም ነበር ፡፡ አት: - “እሱ መጥፎ ነገሮችን አድርጓል ፣ ወንድሙም ትክክል የሆነውን አደረገ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ሊሴስ)
አማኞች
እዚህ “ዓለም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን የማያከብሩ ሰዎችን ነው ፡፡ አት: - “እግዚአብሔርን የማያከበሩ እግዚአብሔርን የሚጠሉህ ቢጠሉህ” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
የኑሮ ሁኔታ እና የሞቱ ሁኔታዎች አንድ ሰው ሊሄድበት እና ሊሄድበት የሚችል አካላዊ ሥፍራዎች እንደሆኑ ተደርገው ይገለጻል ፡፡ አት: - “ከእንግዲህ በመንፈሳዊው በድን አይደለንም ፣ ነገር ግን በመንፈሳዊ ሕያው ሆነናል” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
በዚህ ደብዳቤ ውስጥ “ሕይወት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከአካላዊ ሕይወት በላይ ነው ፡፡ ለኢየሱስ የዘላለም ሕይወቱ እዚህ ይቆማል ፡፡ ይህንን በ 1 1 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
“አሁንም በመንፈሳዊው የሞተ ነው”
ዮሐንስ ሌላውን አማኝ የሚጠላ ሰው ነፍሰ ገዳይ ነው ብሏል ፡፡ ሰዎች ሰዎችን የሚገድሉት ሌሎችን ስለሚጠሉ ፣ እግዚአብሔር የሚጠላውን ሰው እንደ መግደል ጥፋተኛ አድርጎ የሚቆጥር ነው ፡፡ አት: - “ሌላ አማኝ የሚጠላ ሰው አንድን ሰው እንደሚገድል ጥፋተኛ ነው” (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
“የዘላለም ሕይወት” እግዚአብሔር አማኞችን ከሞቱ በኋላ የሚሰጥ ነገር ነው ፣ ግን ደግሞ በዚህ ሕይወት አማኞች ኃጢአት መሥራታቸውን እንዲያቆሙ እና እሱን ደስ የሚያሰኙትን ለማድረግ እንዲረዳቸው እግዚአብሔር የሚሰጥ ኃይል ነው ፡፡ እዚህ የዘላለም ሕይወት በአንድ ሰው ውስጥ ሊሆን የሚችል ዕቃ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ አት: - “ነፍሰ ገዳይ በሱ ውስጥ የሚሠራ የመንፈሳዊ ሕይወት ኃይል የለውም” (ይመልከቱ።
ይህ አገላለጽ “ክርስቶስ ነፍሱን ለእኛ በፈቃደኝነት ሰጠ” ወይም “ክርስቶስ እኛን በፈቃደኝነት ለእኛ ሞቷል” ማለት ነው (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ ቪዲዮም)
እንደ ገንዘብ ፣ ምግብ ወይም ልብስ ያሉ ቁሳዊ ንብረቶች
የእምነት ባልንጀራችን እርዳታ እንደሚያስፈልገው መገንዘቡ
“የርኅራ heart ልብውን ይዘጋል” ዘይቤ ነው። አት: - “ግን አያሳዝነውም” ወይም “ግን በፈቃደኝነት አይረዳውም” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
ዮሐንስ አድማጮቹን ለማስተማር ጥያቄን ይጠቀማል ፡፡ አት: - “የእግዚአብሔር ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም” (የበለስ_ቁጥር ተመልከት)
ጆን አረጋዊ እና መሪያቸው ነበር ፡፡ እሱ ለእነሱ ያለውን ፍቅር ለማሳየት በዚህ አገላለጽ ተጠቅሟል። አት: - “በክርስቶስ ውስጥ ልጆቼ” ወይም “እናንተ እንደ ልጆቼ እኔን የምትወደዱኝ” ፡፡ በ 2 1 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ሀረጎች "በቃላት" እና "በምላስ" ሁለቱም አንድ ሰው የሚናገረውን ያመለክታሉ ፡፡ አት: - “ሰዎችን ትወዳለህ ብቻ አትበል” (የበለስ_ቁጥር እና የበለስ_ቁጥር) ይመልከቱ
“ፍቅር” የሚለው ግስ የተወሰደው ከዚህ ዓረፍተ ነገር የመጀመሪያ አጋማሽ ነው ፡፡ አት: - “ግን ሰዎችን በመርዳት በእውነት እንደምትወዱ አሳይ” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ሊሴስ)
እዚህ ላይ ዮሐንስ ምናልባት አማኞች እግዚአብሔርን እና እርስ በእርሱ ከልብ የመውደድ ችሎታቸው (ቁጥር 18 ን ይመልከቱ) አዲሱ አኗኗራቸው በእውነት ስለ ክርስቶስ እውነተኛ የመሆኑ ምልክት ነው ፡፡
እኛ ከእውነት ነን ወይም አ.ማ. “ኢየሱስ እንዳስተማረን እንኖራለን”
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል ስሜትን ያመለክታል ፡፡ አት: - “የጥፋተኝነት ስሜት አይሰማንም” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ይህ ዘይቤ ነው ፡፡ አት: - “ኃጢአት መሥራታችንን እና በዚህም ምክንያት የጥፋተኝነት ስሜት የሚሰማን ከሆነ” (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ከአንድ አካል በላይ ያውቃል እንዲሁም በተሻለ ይፈርዳል ፡፡ የዚህ እውነት ውጤት ምናልባት ሕሊናችን ከሚያስበው በላይ እግዚአብሔር መሐሪ መሆኑን ነው ፡፡ ይህ የእግዚአብሔር ባሕርይ “ታላቅ” በሚለው ቃል ይገለጻል። አት: - “እግዚአብሔር ከአዋቂነታችን የበለጠ ያውቃል” (የበለስ_ቁጥር ን ይመልከቱ)
"እኔ የምወዳቸው ሰዎች" ወይም "ውድ ጓደኞቼ" ፡፡ በ 2 7 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
የእግዚአብሔር አመለካከት የሚናገረው በፊቱ ላይ በሚታየው ነገር ላይ የተመሠረተ ስለሆነ ነው ፡፡ አት: - “እሱ እሱን የሚያስደስተውን እናደርጋለን” (የበለስ_ቁጥር ይመልከቱ)
"እግዚአብሔር እንድናደርግ ይፈልጋል"
ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
የአማኞች የቅርብ ትብብር “በእርሱ አለ” በሚለው ሐረግ ይገለጻል ፡፡ በ 2 4 ውስጥ “በእግዚአብሔር ውስጥ መቆየት” እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ዮሐንስ የሰውን አካል ስላለውና ዓለምን የሚወዱ ሰዎችን በሚናገሩበት መንገድ በሚናገሩ አስተማሪዎች ላይ ዮሐንስ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል ፡፡
"እኔ የምወዳቸው ሰዎች" ወይም "ውድ ጓደኞቼ" ፡፡ በ 2 7 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
እዚህ ፣ “መንፈስ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለአንድ ሰው መልእክት ወይም ትንቢት የሚናገር መንፈሳዊ ሀይልን ወይም መሆንን ነው ፡፡ አት: - “ከመንፈስ መልእክት አለኝ የሚል ማንኛውንም ነቢይ አትመኑ” (ይመልከቱ ፡፡
እዚህ ፣ “መናፍስት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለአንድ ሰው መልእክት ወይም ትንቢት የሚናገር መንፈሳዊ ሀይልን ወይም መሆንን ነው ፡፡ አት: - “ነብዩ የሚናገረውን በጥሞና ማዳመጥህን እርግጠኛ ሁን” (የበለስ_ቁልፍ ቃል ተመልከት)
“አረጋግጥ”
“በሰው መልክ ተለወጠ” ወይም “በሥጋዊ አካል መጥቷል” (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
“እነሱ ክርስቶስን የሚቃወሙ አስተማሪዎች ናቸው” ወይም “ክርስቶስን የሚቃወሙ አስተማሪዎች ናቸው” (ዩቢቦ)
“የክርስቶስ ተቃዋሚ። እንደዚህ ያሉ ሰዎች በመካከላችን እንደሚመጡ ሰምታችኋል”
“መምጣት ፣ አሁን እንኳ እዚህ አሉ (UDB)
ጆን አረጋዊ እና መሪያቸው ነበር ፡፡ እሱ ለእነሱ ያለውን ፍቅር ለማሳየት በዚህ አገላለጽ ተጠቅሟል። AT: - “በክርስቶስ የምትወዳቸው ልጆቼ” ወይም “እንደ እኔ ልጆቼ እኔን የምትወደውን” በ 2 1 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“ሐሰተኛ መምህራንን አላመኑም”
"በአንተ ውስጥ ያለው አምላክ"
ሁለት ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “እነዚያ ዓለማዊ አስተማሪዎች ወይም 2)“ በዓለም ያለው ሰይጣን ”፡፡
“ዓለም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን የማይታዘዙትን ሰዎች እና በኃጢያተኛው ዓለም ውስጥ ያለውን የክፋት ሥርዓት ነው። (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“እነዚያ ሐሰተኛ አስተማሪዎች እግዚአብሔርን የማይታዘዙ ሰዎች ናቸው” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ስለሆነም እግዚአብሔርን የሚቃወሙ ሀሳቦችን ያስተምራሉ ”
"ስለሆነም የማያምኑ ሰዎች እግዚአብሔር ይሰማቸዋል" (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ዮሐንስ ስለ አዲሱ ተፈጥሮ ማስተማሩን ቀጠለ ፡፡ አንባቢዎቹን ስለ እግዚአብሔር ፍቅር እና እርስ በእርስ ስለሚዋደዱ ያስተምራቸዋል።
"እኔ የምወዳቸው ሰዎች" ወይም "ውድ ጓደኞቼ" ፡፡ በ 2 7 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
“አማኞች ሌሎች አማኞችን መውደድ አለባቸው”
የእምነት ባልንጀሮቻቸውን የሚወዱ የእግዚአብሔር ልጆች ሆነዋልና እሱን ያውቃሉ ”(ዩዲ ቢ)
እርስ በርሳችን እንድንዋደድ ያደርገናልና ”
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ነው አንድ ሰው ከአባቱ ጋር እንደ ልጅ ከአባቱ ጋር ወደ እግዚአብሔር ግንኙነት አለው ማለት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
"የእግዚአብሔር ተፈጥሮ ሰዎችን መውደድ ነው ፡፡ የእምነት ባልንጀሮቻቸውን የማይወዱ ሁሉ እግዚአብሔርን አያውቁም ምክንያቱም የእግዚአብሔር ባሕርይ ሰዎችን መውደድ ነው ፡፡"
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን "የእግዚአብሔር ባሕርይ ፍቅር ነው" ማለት ነው (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህ ንቁ ሊሆን ይችላል። አትቲ: - "በዚህ እግዚአብሔር እንደ ወደደን አሳየን" (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
እግዚአብሔር ሁሉንም ሰው የሚወድ መሆኑ እግዚአብሔር ሊያሳያቸው የሚችል ነገር እንደሆነ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
"ኢየሱስ ባደረገው ነገር ምክንያት ለዘላለም እንድንኖር እኛን ለማገዝ"
"እውነተኛ ፍቅር ማለት እግዚአብሔር አሳየን"
"ፍቅር እውነተኛ ፍቅር እግዚአብሔርን የምንወድበት ሳይሆን እሱ እኛን የወደደን እርሱ ነው ፡፡"
እዚህ ላይ “መስዋእትነት” ወልድ ወልድ ለሰው ልጆች ሁሉ ኃጢአት መስዋእት የሚሆንበትን ክስተት ነው። አት-“እግዚአብሔር ኃጢአታችንን ይቅር እንዲለን ልጁን እንዲሠዋለት ልጁን ልኮታል” (የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
"እኔ የምወዳቸው ሰዎች" ወይም "ውድ ጓደኞቼ" ፡፡ በ 2 7 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
እግዚአብሔር በዚህ መንገድ ይወደናልና።
“አማኞች ሌሎች አማኞችን መውደድ አለባቸው”
"እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ግንኙነት አለው ... ከእግዚአብሔር ጋር ግንኙነት አለን እሱ ደግሞ ከእኛ ጋር ግንኙነት አለው" ብለዋል ፡፡ ይህ በ 2 4 ውስጥ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ ፡፡
"የእግዚአብሔር ፍቅር በእኛ ውስጥ ፍጹም ነው"
ከ “በዚህ” ወይም “ምክንያቱም” ብትተው ትርጉምዎ የበለጠ ግልፅ ሊሆን ይችላል ፡፡ AT: “እኛ እናውቃለን… እሱ የሰጠነው” ወይም “በዚህ እናውቃለን… እኛ: ሰጠን”
“መንፈሱን ስለ ሰጠን” ወይም “መንፈሱን በውስጣችን ስላስቀመጠ” ይህ ሐረግ ግን እግዚአብሔር ከሰጠን በኋላ መንፈሱን ያንሳል ማለት አይደለም ፡፡
እኛም እኛ ሐዋርያት የእግዚአብሔርን ልጅ አይተናል ፣ እናም እግዚአብሔር አብ በዚህ ምድር ሰዎችን ለማዳን ልጁን እንደ ላከ ለሁሉም እንናገራለን ”
እነዚህ በእግዚአብሔር እና በኢየሱስ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚገልፁ አስፈላጊ አርዕስት ናቸው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
“ስለ ኢየሱስ የሚናገሩ ሁሉ የእግዚአብሔር ልጅ ነው”
ይህ ከእግዚአብሔር ጋር ያለውን ግንኙነት የሚገልጽ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
"እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ግንኙነት አለው እርሱም ከእግዚአብሔር ጋርም ግንኙነት አለው ፡፡" ይህንን በ 2 4 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡
ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን "የእግዚአብሔር ባሕርይ ፍቅር ነው" ማለት ነው ፡፡ ይህንን በ 4 7 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
“ሌሎችን መውደዳቸውን የሚቀጥሉ ከእግዚአብሔር ጋር የጠበቀ ወዳጅነት አላቸው ፣ እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር የጠበቀ ግንኙነትም አለው”
ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) “በዚህ ምክንያት” የሚያመለክተው 4 15 ላይ ነው ፡፡ AT: “በፍቅር የሚኖር ሁሉ በእግዚአብሔር ውስጥ ነው ፣ እግዚአብሔር በእርሱም ውስጥ ስለሆነ ፣ እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር ፍጹም አድርጎታል ፣ እናም ስለዚህ ሙሉ ትምክህት ሊኖር ይችላል” ወይም 2) “በዚህ ምክንያት” የሚያመለክተን መተማመን አለብን ፡፡ " አት: - "እግዚአብሔር በሁሉም ላይ በሚፈርድበት ቀን እንደሚቀበለ እርግጠኞች ነን ፣ ስለሆነም እርሱ ለእኛ ያለውን ፍቅር እንዳበቃ እናውቃለን" (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
በዚህ የእግዚአብሔር ፍቅር በእኛ ዘንድ ተፈጸመ።
"እኛ ከእግዚአብሔር ጋር ያለው ግንኙነት በዚህ ዓለም ከእግዚአብሔር ጋር ያለን ተመሳሳይ ግንኙነት ነው"
እዚህ “ፍቅር” ፍርሃትን የማስወገድ ኃይል ያለው ሰው ተብሎ ተገልጻል ፡፡ የእግዚአብሔር ፍቅር ፍጹም ነው ፡፡ አት: - “ፍቅራችን ሲጠናቀቅ ግን ከእንግዲህ አንፈራም” (ይመልከቱ።
በሁሉም ላይ ለመፍረድ በሚመጣበት ጊዜ እግዚአብሔር ይቀጣናል ብለን ስለምንፈራ እንፈራለን ”
"አንድ ሰው እግዚአብሔር ይቀጣል ብሎ ሲፈራ ፍቅሩ አልተጠናቀቀም"
የእምነት ባልንጀራውን ይጠላል (UDB)
በተከታታይ ሁለት አሉታዊ መግለጫዎች ግራ የሚያጋቡ ከሆኑ ይህ በተለየ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ AT: - “ወንድሙን የሚወድ ወንድሙን ይወዳል ፣ እግዚአብሔርንም ይወዳል” (ያየዋል)
አንባቢዎቹን ስለ እግዚአብሔር ፍቅር እና አማኞች ሊኖሯቸው ስለሚገባው ፍቅር አንባቢዎቹን ማስተማሩን ቀጥሏል ምክንያቱም ከእግዚአብሔር የተገኘ አዲስ ተፈጥሮ ስላለው ፡፡
የእግዚአብሔር ልጅ ነው
እግዚአብሔርን ስንወድ እና እርሱ ያዘዘውን ስናደርግ ፣ ልጆቹን እንደምንወድ እናውቃለን ፡፡
እሱ ያዘዘውን ነገር ስናደርግ ይህ ለእግዚአብሔር እውነተኛ ፍቅር ነው ”
እሱ ያዘዘውም አስቸጋሪ አይደለም ”
“ከባድ ፣” “ስንጥቅ” ወይም “አስቸጋሪ”
የእግዚአብሔር ልጆች ሁሉ
“በዓለም ላይ ድል አለው ፣” “ከዓለም ጋር ይሳካል ፣” ወይም “የማያምኑትን መጥፎ ነገር ለማድረግ ፈቃደኛ አለመሆን”
በእምነታችን ላይ ኃጢአት እንድንሠራ የሚያደርገንን ማንኛውንም ነገር እንድንቋቋም እምነታችን ይሰጠናል ”
ዮሐንስ ለማስተማር የፈለገውን ነገር ለማስተዋወቅ ይህንን ጥያቄ ተጠቅሞበታል ፡፡ አት: - "ዓለምን የሚያሸንፍ እነግራችኋለሁ" (የበለስ_ቁስለትን ይመልከቱ)
ይህ ምንባብ በዓለም ላይ ያሉትን ኃጢአተኛ ሰዎች እና በዓለም ያሉትን ክፉ ሥርዓቶች ሁሉ ለማመልከት “ዓለምን” ይጠቀማል ፡፡ አት: - "በእግዚአብሔር ላይ ያለው ዓለም ሁሉ" (የበለስ_ቁጥር / ይመልከቱ)
ይህ የሚያመለክተው አንድን የተወሰነ ሰው አይደለም ፣ ነገር ግን ይህንን ለሚያምን ለማንኛውም። አት: - “ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው የሚል እምነት ያለው።”
ይህ ከእግዚአብሔር ጋር ያለውን ግንኙነት የሚገልጽ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
ዮሐንስ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ እና እግዚአብሔር ስለ እርሱ ምን እንዳለ አስተምሯል ፡፡
“በውኃና በደሙ የመጣው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው” እዚህ “ውሃ” ለኢየሱስ ጥምቀት ምናልባት ምሳሌ ነው ፣ እና “ደም” ደግሞ በመስቀል ላይ የኢየሱስ ሞት ነው። አትቲን: - "ኢየሱስ በተጠመቀበት እና በመስቀል ላይ መሞቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ልጁ መሆኑን እግዚአብሔር አሳይቶታል" (የበለስ_ቁልፍ / ምሳሌን ይመልከቱ)
ውሃ የሚያመለክተው የኢየሱስን ጥምቀት እና ደሙ የኢየሱስን በመስቀል ላይ መሞቱን ነው። AT: "እግዚአብሔር በጥምቀቱ ጊዜ የእርሱ ልጅ መሆኑን አላሳየንም ፣ ግን በጥምቀቱ እና በመስቀል ላይ በሞቱ" (ይመልከቱ። የበለስ_ቁጥር)
ተርጓሚው እግዚአብሔር የሚናገረውን ለማመን የምንችልበትን ምክንያት የበለጠ ግልፅ በሆነ ሁኔታ መግለፅ ይችላል AT ““ ሰዎች የሚናገሩትን የምናምን ከሆነ እግዚአብሔር ሁል ጊዜ እውነቱን ስለሚናገር ማመን አለብን ”(የበለስ_ቁጥር 3 ን ይመልከቱ)
ሰዎች ስለ ብዙ ነገሮች የሚመሰክሩት ወይም የሚመሰክሩት የሚለው እዚህ ስለተጠቀሰው ሌሎች የተቀበሉት ነገር እንደሆነ አድርገው ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
የእግዚአብሔር ምስክርነት በጣም አስፈላጊ እና እምነት የሚጣልበት ነው
ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
"በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ በእርግጠኝነት ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ያውቃል"
“እግዚአብሔርን ውሸታም ነው”
እግዚአብሔር ስለ ልጁ እውነቱን እንዳላመነ ስላላመነ "
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል (UDB)
እዚህ “ሕይወት” በእግዚአብሔር ጸጋ እና ፍቅር ለዘላለም የመኖር መብት ይቆማል ፡፡ ይህንን በ 1 1 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
ይህ ሕይወት በልጁ በኩል ነው ፣ ““ ከልጁ ጋር አብረን የምንኖረን ከሆነ ለዘላለም እንኖራለን ”(UDB) ወይም“ ከልጁ ጋር አንድ የምንሆን ከሆነ ለዘላለም እንኖራለን ”
ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
ከወልድ ጋር የጠበቀ ቅርርብ መኖሩ ወልድ እንዳለው ተነግሯል ፡፡ AT: - “በእግዚአብሔር ልጅ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው” (ይመልከቱ ፡፡ የበለስ_ቁጥር)
ይህ የዮሐንስ ወንጌል መጨረሻ ይጀምራል። ለደብዳቤው የመጨረሻ ዓላማ ለአንባቢዎቹ ይነግራቸዋል እንዲሁም የተወሰኑ ትምህርቶችን ይሰጣል ፡፡
ይህ ደብዳቤ
እዚህ “ስም” የእግዚአብሔር ልጅ ስም ነው ፡፡ አት: - በእግዚአብሔር ልጅ ለሚታመኑ
ይህ ከእግዚአብሔር ጋር ያለውን ግንኙነት የሚገልጽ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
እዚህ “ሕይወት” በእግዚአብሔር ጸጋ እና ፍቅር ለዘላለም የመኖር መብት ይቆማል ፡፡ ይህንን በ 1 1 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
እኛ ስለምናውቅ በእግዚአብሔር ፊት ልንተማመን አለብን ”(የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያ)
እግዚአብሔር የሚፈልገውን እንዲያደርግ ከጠየቅን ”
እግዚአብሔርን የጠየቅንበትን እንደምንቀበል እናውቃለን።
“አማኝ”
እዚህ “ሕይወት” በእግዚአብሔር ጸጋ እና ፍቅር ለዘላለም የመኖር መብት ይቆማል ፡፡ ይህንን በ 1 1 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
ይህ የሚያመለክተው ዘላለማዊ ሞት ማለት ነው ፣ ማለትም ከእግዚአብሔር ፊት የተገለጠውን ዘላለማዊነት።
ዮሐንስ ኃጢአትን ስለ መተው የማይችለውን አዲስ አማኞች ተፈጥሮ ምን እንደሚል በመመርመር ደብዳቤውን ይዘጋል እንዲሁም ራሳቸውን ከጣ idolsቶች እንዲጠብቁ ያሳስባል ፡፡
“ዓለም” አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ፀሐፊዎች በዓለም ላይ ስለሚኖሩት ሰዎች እና በዓለም ላይ በሁሉም መንገድ በኃይል ብልሹ ኃይል ውስጥ ለተጠቁት የዓለም ስርዓቶች የሚያመለክቱበት መንገድ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
በክፉው ኃይል ማለት ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
“እሱ” እና “እሱ” የሚሉት ቃላት ኢየሱስ ክርስቶስን ያመለክታሉ ፡፡
ይህ ከእግዚአብሔር ጋር ያለውን ግንኙነት የሚገልጽ ለኢየሱስ አስፈላጊ ርዕስ ነው ፡፡ (መመሪያዎችን ይመልከቱ) መመሪያዎች_ሶፍትዌር መመሪያዎች
"እውነቱን እንድንረዳ አስችሎናል" (UDB)
እዚህ “ሕይወት” በእግዚአብሔር ጸጋ እና ፍቅር ለዘላለም የመኖር መብት ይቆማል ፡፡ ይህንን በ 1 1 ውስጥ እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር ማስታወቂያዎች)
ይህ ክርስቶስ የዘላለምን ሕይወት ይሰጠናል ለሚለው አስተሳሰብ ነው ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁልፍ)
ጆን አረጋዊ እና መሪያቸው ነበር ፡፡ እሱ ለእነሱ ያለውን ፍቅር ለማሳየት በዚህ አገላለጽ ተጠቅሟል። አት: - “በክርስቶስ ውስጥ ልጆቼ” ወይም “እናንተ እንደ ልጆቼ እኔን የምትወደዱኝ” ፡፡ በ 2 1 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ ፡፡ (ይመልከቱ: የበለስ_ቁጥር)
ሽማግሌው ይህ የኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዝሙር የነበረውን ሐዋርያው ዮሐንስ የሚያመለክት ነው፡፡ ራሱን “ሽምግሌው” በማለት ይጠራል፡፤ ምክንያቱ አንድም በእድሜው ስላረጀ ወይም የቤተ ክርስቲያን መሪ በመሆኑ ሊሆን ይችላል፡፡ የተመረጠችው ሴት ሽማግሌ እና ልጆቿ በግሪክ ደብዳቤዎች የሚጀምሩት በዚህ ዓይነት መልኩ ነው፡፡ የደብዳቤው ጸሐፊ ማንነት በግልጽ መቀመጥ ይኖረበታል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "እኔ ሽማግሌው ዮሐንስ በማለት ደብዳቤውን የጻፈው ለተመረጠችው እና ለልጆቿ ነው፡፡ የተመረጠችው ሴት እና ልጆቿ ይህ በዚያ ያሉትን ማህረ ምእመናን እና አማኞችን ያመለክታል፡፡ በእውነት የሚወዳቸው አማራጭ ትርጉም፡ "በእውነት የሚወዳቸው" በእኛ ስለሚኖርና ከእኛ ጋር ለዘላለም ስለሚሆን እውነት፥ አማራጭ ትርጉም፡ "በእውነት ስለሚናምን እና እስከ ዘላለምን በእምነት ስለምናምን" እውነት ይህ የኢየሱስ ትምህርት የሚያመለክት ነው፡፡ አባት . . . ልጅ ይህ በእግዚአብሔር እና በኢየሱስ መካከል ያለው ግንኙነት ምን እንደሚመስል የሚያመለክት ጠቃሚ የማዕረግ ስም ነው፡፡ በእውነት እና በፍቅር አማራጭ ትርጉም: "እውነት ስለሆኑ እና እኛንም ስለሚወዱን" ወይም "በእውነት እኛ ስለሚወዱን"
አንዳንዶቹ ልጆቻችሁ በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በነጠላ ቁጥር ነው፡፡ ከአባት ዘንድ ይህንን ትዕዛዝ ስለተቀበልን "እግዚአብሔር አባት እኛን ስላዘዘን" ይሁን እንጂ ይህን እኛ ገና ከመጀመሪያው ጊዜ አንስቶ ነበረን "ነገር ግን በመጀመሪያ በክርስቶስ ስናምን ክርስቶስ እናደርገውን ዘንድ ያዘዘንን ነገር እጽፍላቿለሁ ፡፡ እርስ በእርሳችን እንዋደድ ዘንድ ይህ እንደ አዲስ ዓረፍተ ነገር ልተረጎም ይችላል፡ "እርስ በእርሳችን እንዋደድ ዘንድ ትዕዛዝን ሰጥቶናል፡፡" ከመጀመሪያው ጊዜ አንስቶ እንደሰማችሁት እንድትኖሩበት የተሰጣችሁ ትዕዛዝ ይህች ናት፡፡ “ይህች” የሚለው ቃል ፍቅርን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ከማናችሁበት ጊዜ አንስቶ እርስ በእርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ ትዕዛዝን ሰጥቷል፡፡" ትመላለሱ ዘንድ በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል በበዚህ ሥፍራ ላይ የቀረበው በብዙ ቁጥር ነው፡፡ (ተመልከት: [[Forms of 'You' - Dual/Plural]])
ብዙ አታላዮች ወደ ዓለም ውስጥ ገብተዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ብዙ የስሕተት መምህራን ጉባኤውን ትተው ሄደዋል፡፡" ብዙ አታላዮች አማራጭ ትርጉም: "ብዙ የሐሰት አስተማሪዎች" ወይም "ብዙ አሳሳቾች" ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ እንደመጣ ይህ ማለት “ኢየሱስ ክርስቲስ እውነኛ ሰው ሆኖ መጥቷል” ማለት ነው፡፡" እነዚህ አሳሳቾች እና ሐሰተኛ መስሑ አማራጭ ትርጉም: "ሌሎችን የሚያስቱት እነዚህ ናቸው እንዲሁም ክርስቶስን እራሱንም የሚቃወሙትን እነዚህ ናቸው" ወደ ራሰህ ተመልከት "ተጠንቀቅ" ወይም "ትኩረት ስጥ" ነገሩን ማጣት አማራጭ ትርጉም: "በሰማይ ያለውን ሽልማታችሁን እንዳታጡ" ሙሉ ሽልማት አማራጭ ትርጉም: "በሰማይ ሙሉ የሆነ ሽልማት"
በጭንቅላቱ የሚሄድ ሰው ይህ የሚያመለክተው ስለ እግዚአብሔር እና እውነት ከሁሉም ይበልጥ አውቃለሁ ብሎ የሚናገርን ሰውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ስለ እግዚአብሔር ይበልጥ አውቃለሁ ብሎ የሚናገር ሰው፡፡" በትምህርቱ የሚጸና ሰው አብ እና ወልድን አለው "የክርስቶስን ትምህርት የሚከተሉ ሰዎች የአብ እና የወልድ ናቸው፡፡"
በክርስቶስ ትምህርት የማይጸና ሰው "ክርስቶስ ባስተማረው ትምህርት በጽናት የማይቀጥል ሰው" እግዚአብሔርን የለውም "የእግዚአብሔር አይደለም" ወደ እናንተ መጥቷል በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው በብዙ ቁጥር ነው፡፡ ወደ ቤታችሁ ተቀበሉት በዚህ ሥፍራ ላይ ትርጉሙ ወደ ቤት ማስገባት እንዲሁም ከእነርሱ ጋር ግንኙነትን ለመገንባት በክብር አቀባበል ማድረግን ያመለክታል፡፡ በቤታችሁ በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው በብዙ ቁጥር ነው፡፡ በክፉ ሥራው ይካፈላልና። "በእርሱ ክፉ ሥራ ውስት ይሳተፋል" ወይም "ክፉ ሥራውን ይደግፋል"
ኖት የለውም።
ሽማግሌው r ሽማግሌው ይህ የኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዝሙር የነበረውን ሐዋርያው ዮሐንስ የሚያመለክት ነው፡፡ ራሱን “ሽምግሌው” በማለት ይጠራል፡፤ ምክንያቱ አንድም በእድሜው ስላረጀ ወይም የቤተ ክርስቲያን መሪ በመሆኑ ሊሆን ይችላል፡፡ የጸሐፊው ስም በግልጽ መቀመጥ ይኖርበታል፡ “እኔ ሽማግሌው ዮሐንስ ይህንን ጽፌላችኋለሁ፡፡" ለጋይዮስ ይህ ዮሐንስ ደብዳቤውን የጻፈለት አማኝ ነው፡፡ በእውነት የሚወደው አማራጭ ትርጉም: "በእውነት የሚወደው" (UDB) በሁሉ ነገር እንዲከናወነልክ እና ጤናማ እንድትሆን "በሁሉ ነገር መከናወንን ታገኝ ዘንድ እና ጤናማ ትሆን ዘንድ" ነፍስህ እንደተከናወነች ሁሉ "በመንፈሳዊ ነገር እንደተከናወነላቸው ሁሉ" ወንድሞች "አማኞች" አንተ በእውነት እንደምትሄድ ስለ እውነትህ ሲመሰክሩ እጅግ ደስ ብሎኛልና። h "በእግዚአብሔር እውነት መሠረት እየኖርክ መሆንህን ነግረውኛል" ከዚህ የሚበልጥ ደስታ ፈጽሞ የለኝም
ልጆቼ ዮሐንስ በኢየሱስ እንዲያምኑ ያስተማራቸውን ከልጆች ጋር ያነጻጽራቸዋል፡፡ ይህ የእርሱን ፍቅር እና ስለ እነርሱ ምን ያኸል ግድ እንደሚለው ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "የእኔ መንፈሳዊ ልጆች፡፡"
ወዳጆቼ ሆይ በዚህ ስፍራ ይህ ቃል የሚያሳየው አማኞች ምን ያህል የተወደዱ እንደሆኑ ነው፡፡ ስለ ፍቅር "ለእግዚብሔር ታማኝ መሆንን በተግባር አሳይተሃል" ወይም "ለእግዚአብሔር ታማኝ ሆነሃል" ለወንድሞች እና ለመጻተኞች ሥራ "አማኞችን እና የማታውቃቸውን ሰዎችም እርዳ/አግዝ" በቤተ ክርስቲያን ፊት ስለ ፍቅርህ መስክረዋል፤ ይህ በአዲስ ዓረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡ "በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ላሉ አመማኞች ምን ያኸል እንደወደድካቸው ተናግረዋል፡፡" ለእግዚአብሔር እንደሚገባ አድርገህ በጉዞአቸው ብትረዳ መልካም ታደርጋለህ፤ "እግዚአብሔርን በሚያስከብር መልኩ በመንገዳቸው እባካችሁ ሸኙዋቸው" በወጡት ሰዎች ስም ምክንያት በዚህ ሥፍራ ላይ “ስም” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስን ነወ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “ስለ ኢየሱስ ለመናገር ወጥተዋል፡፡" ከአሕዛብ አንዳች ሳይቀበሉ ስለ ስሙ ወጥተዋልና። በዚህ ሥፍራ ላይ “አሕዛብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አይሁዳዊ ያልሆነ ሰው ማለት አይደለም፡፡ በኢየሱስ የማያምን ሰው ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ስለ ኢየሱስ ከሚናገሩ ሰዎች ምንም ነገር አልወሰዱም" ስለዚህ እኛ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዮሐንስን እና ሁሉንም አመማኞችን ያጠቃልላል፡፡ ለእውነት አጋር ሠራተኞች ነን "የእግዚአብሔርን እውነት ለሌሎች ሰዎች ይነናገሩ ዘንድ እናግዛቸዋለን"
ማህበረ ምዕመናን ይህ ጋዮስን እና እግዚአብሔርን ለማምለክ የሚሰበሰቡ አማኞችን ያመለክታል፡፡ ዲዮጥራጢስ እርሱ የማህበረ ምዕመኑ አባል ነው፡፡ ከሁሉ አንደኛ መሆንን ይወዳል "የእነርሱ መሪ ሆኖ መታየትን ይወዳል" እኛን አይቀበልም በዚህ ስፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዮሐንስን እና ከእርሱ ጋር ያሉትን ሰዎችን ነው፡፡ ጋዮስን ግን አያመለክትም፡፡ በእኛ ላይ በክፉ ቃል እየለፈለፈ የሚያደርገውን ሥራውን አሳስባለሁ፤ "እውነት ያልሆነ ነገር እየተናገረ በእኛ ላይ ብዙ ክፉ ነገሮችን ይናገራል" እርሱ ራሱ “እርሱ ራሱ” የሚለው ቃል እነዚህ ነገሮችን የሚያደርገውን ዲዮጥራጢስ ያመለክታል፡፡ ወንድሞችን አይቀበለም "ወንድሞችን አይቀበልም" እንዲሁም የሚፈልጉትንም ይከለክላል በዚህ ሀረግ ውስጥ የተተው ቃላት አሉ ነገር ግን ለመረዳት ግን እንቅፋት አይደሉም፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ሌሎች አማኞችን የሚቀበሉ ሰዎችን ያስቆማል፡፡" አውጢቶዋቸዋል "አባሮዋቸዋል፡፡" በዚህ ሥፍራ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል ሌሎች አማኞችን ለመቀበል ፈቃደኞች የሆኑ ሰዎችን ያመለክታል፡፡
ወዳጆቼ ሆይ በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል የሚያመለክተው የተወደዱ አማኞችን ነው፡፡ ክፉን አትምሰሉ "ሰዎች የሚያደርጉትን ክፋት አትከተሉ" ይልቁንም መልካሙን በዚህ ሀረግ ውስጥ የተተው ቃላት አሉ ነገር ግን ለመረዳት አዳጋጅ አይደለም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ሰዎች የሚያደርጋዋቻን መልካም ነገሮችን ተከታተሉ፡፡" ከእግዚአብሔር ነው "የእግዚአብሔር ነው" እግዚአብሔርን አላየውም አማራጭ ትርጉም፡ "የእግዚአብሔር አይደለም" ወይም "በእግዚአብሔር አያምንም" ለድሜጥሮስ ሁሉ ይመሰክሩለታል፥ አማራጭ ትርጉም: "ድሜጥሮስን የሚያውቁትን ሁሉም ክርስትያኖች ስለ እርሱ መልካምነት ይመሰክራሉ፡፡" እንዲሁም እውነት እራሷም "እንዲሁም እውነት እራሷ ስለ እርሱ ትናገራለች፡፡" በዚህ ሥፍራ ላይ “እውነት” የሚለው ቃል እንደሚናገር ሰው ሆና ቀርባለች፡፡ አማራጭ ትርጉም: "ስለ እርሱ የተናገሩት ነገር እውነት ነው፡፡ ) እኛም ራሳችን እንመሰክራለን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል ዮሐንስን እና ከእርሱ ጋር ያሉትን ሰዎች ይወክላል፡፡ ነገር ግን ጋዮስን አያካትትም፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ስለ ለድሜጥሮስ እኛም ጭምር እንመሰሰክራለን፡፡" ታውቃለህ በዚህ ሥፍራ ላይ “አንተ” የሚለው ቃል በነጠላ ቁጠትር የተቀመጠ ሲሆን ጋዮስን ያመለክታል፡፡
ኖት የለውም።
ይሁዳ፣ አገልጋዩ ይሁዳ የያዕቆብ ወንድም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ እኔ ይሁዳ ነኝ፣ የ . . . አገልጋይ፡፡" እና ወንድሙ ያዕቆብ ያዕቆብ እና ይሁዳ የኢየሱስ በአንድ ወገን ወንድሞች ናቸው፡፡ በእግዚአብሔር አባት የተወደዱ "እግዚአብሔር አባት ይወዳችኋል ምሕረት ለአንተ ይሁን እንዲሁም ሰላምና ፍቅርም ይብዛላችሁ። በዚህ ሥፍራ ላይ “እናነተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ይህንን ደብዳቤ የተቀበሉት ሁሉንም ክረስትያኖች ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ምህረት፣ ሰላም እና ፍቅር አብዝቶ ይብዛላችሁ፡፡"
ለእናንተ ለመጻፍ ማንኛውንም ጥረት አደርጌያለሁ "ለእናንተ ለመጻፍ ጥሬያለሁ" የጋራ ድነታችን "ተመሳሳይ ድነትን ተጋርተናል" መጻፍ እንዳለብኝ "መጻፍ እንዳለበኝ አጥብቆ ተሰማኝ" ወይም "መጻፍ እንዳለብኝ በጣም ተሰምቶኛል" ፈጽሞ ስለ ተሰጠ ሃይማኖት እንድትጋደሉ እየመከርኋችሁ እጽፍላችሁ ዘንድ ግድ ሆነብኝ። "እውነተኛውን ትምህርት እንድትጠብቁ አበረታታለሁ" የተሰጠውን "እግዚአብሔር እውነተኛውን ትምህርት ሰጥቷል" አንዳንዶች ሰዎች ሾልከው ገብተዋልና፤ "አንዳንድ ሰዎች ሳይታወቅ ወደ አማኞች ዘንድ ሾልከው ገብተዋል" ከብዙ ጊዜ በፊት ለዚህ ፍርድ የተጻፉ "ከብዙ ዘመናት በፊት በእነዚህ ሰዎች ላይ እንደሚፈረድ ተጽፏል፡፡ " የአምላካችንን ጸጋ በሴሰኝነት ይለውጣሉ "እነዚህ ሰዎች የእግዚአብሔር ጸጋ አንድ ሰው በግብረስጋ ግንኙነት ኃጢአት እንዲቀጥል ይፈቅዳል በማለት ያስተምራሉ" ንጉሣችንንና ጌታችንንም ብቻውን ያለውን ኢየሱስ ክርስቶስን ይክዳሉ። ኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ ወይም ወደ እግዚአብሔር የሚወስድ መንገድ አይደለም ብለው ያስተምራሉ፡፡ ክደው አንድ ነገር ስህተት ነው ለማለት፡፡
ላሳስባችሁ እወዳለሁ "ላስታውሳችሁ እወዳለሁ" ሁሉን ነገር ታውቃላችሁ ይሁዳ በዚህ ሥፍራ ላይ እያመለከተ ያለው ስማሩ የነበሩትን የሙሴን መጽሐፍት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “የሙሴን መጽሐፍት አጠንቅቃችሁ ታውቃላችሁ፡፡" ጌታ ከግብፅ አገር ሕዝቡን አድኖ "ጌታ ከብዙ ዘመናት በፊት እስራኤላዊያንን ከግብጽ ምድር ታድጎ" ይሁን እንጂ ከዚያ በኋላ "በኋላ ዘመናት ላይ" ወይም "አንዳንድ ነገሮች ከሆኑ በኋላ" የራሳቸውን አለቅነት "የራሳቸውን ስልጣን" ወይም "ለእነርሱ የተሰጣቸውን ኃላፊነት" ትክክለኛውን መኖሪያቸውን የተውትን "የተሰጣቸውን ሥፍራ የተውትን" እግዚአብሔር በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ታላቁ ቀን ፍርድ ድረስ ጠብቆአቸዋል። "እግዚአብሔር እነዚህን መላእክት በጨለማ ውስጥ አስሮ አስቀምጦዋቸዋል" ታላቁ ቀን እግዚአብሔር በሰዎች ሁሉ ላይ የሚፍድበት ቀን
በተሳሳይ መልኩም ራሳቸውን የሰጡትን መላእክት ክፉ መንገዳቸውን እንደተከተሉ ሁሉ ሶዶም እና ጎሞራም በዝሙት ኃጢአታቸውን ተከትለዋል፡፡ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል። የሰዶም እና የጎሞራ መጥፋት እግዚአብሔርን የማይቀበሉ ሰዎች እድል ፈንታ ምን እንደሆነ የሚያሳይ ምሳሌ ነው፡፡ እነርሱም ደግሞ ተበክለዋል በዚህ ሥፍራ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር ለመቀበል ፈቃደና ያልሆኑ ሰዎችን ነው፡፡ ልክ ቆሻሻን ወደ ውሃ ውስጥ መጣል ውሃውን እንዲሸት እንደሚያደርገው ሁሉ እነዚህም አካላቸውን በፍተወት በክለውታል፡፡ ስለ ተከበረው "ስለ ተከበረው የእግዚአብሔር መላእክ"
ስለ ሥጋ ስከራከሩ ሳለ አካልን የሚወስደው ማን ነው ብለው በተከራከሩ ጊዜ፡፡ አማራጭ ትርጉም: "አካልን የሚወስደው ማን ነው ብለው ስከራከሩ ሳለ፡፡" ሚካኤል ...እርሱን እንዲቃወም አልፈቀደለትም አማራጭ ትርጉም: "ሚካኤል...ዳቢሎስን መቃወምን ቀጥሎ ነበር" እርግማን ወይም የስድብ ቃላት "ጠንካራ ትችት ወይም ጸያፍ ቃላት" ይሁን እንጂ እነዚህ ሰዎች "እነዚህ ሰዎች" ከዚህ በፊት የተጠቀሱት ፈርሃ እግዚአብሔር ያሌላቸው ሰዎች ናቸው፡፡ እነዚህ ግን የማያውቁትን ሁሉ ይሳደባሉ፥ "ትርጉሙን የማያውቁትን ነገር ሁሉ ይሳደባሉ" የቃዬል መንገድ ቃዬል ወንድሙን አቤልን ገድሎታል፡፡ የበለአም ስህተት በለአም ለገንዘብ ሲል እስራኤልን ረግሞዋል፡፡ የቆሬ ልጆች አመጽ ቆሬ በሙሴ መሪነት እና በአሮን ካህንነት ላይ አምጸው ነበር፡፡
እነዚህ ናቸው በዚህ ሥፍራ ላይ “እነዚህ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ፈርሃ እግዚአብሐር ያሌላቸውን ሰዎችን ነው፡፡ በበገራ የደረቁ ፍሬ የማያፈሩ ዛፎች ናቸው በበጋ ወራት መጨረሻ ላይ አንዳንድ ዛፎች ፍሬ እንደማያፈሩ ሁሉ ፈርሃ እግዚአብሔር ያሌላቸው ሰዎችን ጽድቅ የሞላበት እምነት እና ሥራ የላቸውም፡፡ ፍሬ ያሌላቸው፣ ሁለት ጊዜ የሞቱ ልክ ሁለት ጊዜ እንደሞተ ዘፍ ፍሬ እንደማያፈራ ሁሉ ፈርሃ እግዚአብሔር ያሌለው ሰውም በውስጡ ምንም እሴት አይኖርም እንዲሁም በውስጡ ምንም ሕይወት የለም፡፡ ከነሥራቸው የተነቀሉ ልክ ከነሥራቸው የተነቀሉ ዛፎች ፈርሃ እግዚአብሔር ያሌላቸው ሰዎች የሕይወት ምንጭ ከሆነው ከእግዚአብሔር የተለዩ ናቸው፡፡ ጨካኝ የባሕር ማዕበል፥ የባሕር ማዕበል በንፈስ እንደሚንቀሳቀስ ሁሉ ፈርሃ እግዚአብሔር ያሌላቸው ሰዎችም የእምነት መሠረት ዬለቸውም እንዲሁም በተለያየ አቅጣጫ በቀላሉ ወዛወዛሉ፡፡ የገዛ ነውራቸውን አረፋ እየደፈቁ ንፋስ ማዕበሉን እየገፋ ቆሻሻ አረፋ እንደሚያስደፍቅ ሁሉ እነዚህ ሰዎችም በስህተት ትምህርታቸው እና ተግበራቸው አማካኝነት ረራሳቸውን ያዋርዳሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ማዕበል አረፋ እና ቆሻሻ እንደሚያወጣ ሁሉ እነዚህ ሰዎች በእፍረታቸው ሌሎች ሰዎችን ይበክላሉ፡፡ ድቅድቅ ጨለማ ለዘላለም የተጠበቀላቸው የሚንከራተቱ ከዋክብት ናቸው። ለመከታተል አስቸጋሪ እንደሆኑት በሰማይ ላይ እንደሚበሩት ክዋክብት እነዚህን ሰዎች መከተል የለባችሁም፡፡
እነዚህ ሰዎች...ሥራዎቻቸው ...እነርሱ ያላቸው ይህ የሚያመለክተው ፈርሃ እግዚአብሔር ያሌላቸው ሰዎች ነወ፡፡ ከአዳም ጀምሮ ሰባተኛ የሆነ ሄኖክ ከአዳም ጀምሮ ያለው ሰባተኛው ትውልድ ድረስ፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች አዳም መቆጠር አለመቆጠሩን አስመለክቶ ስድስተና ትውልድ ይላሉ፡፡ እነሆ ጌታ "ተመልከቱ ጌታ", ወይም "እነሆ ጌታ" ሁሉንም ከባባድ ነገሮችን "ሁሉንም ክፉ ቃላትን" የሚያንጎራጉሩና ኃጢአተኞች የማይታዘዝ ልብ ያላቸውe ሰዎች፡፡ የሚያንጎራጉሩና ይህንን ግልጽ ባልሆነ መንገድ ሲያደርጉ ኃጢአተኞች ደግሞ በግልጽ ያደርጉታል፡፡ በኩራት ሌሎች ሰዎች ይሰሟቸው ዘንድ ራሳቸውን የሚያሞግሱ ሰዎች፡፡
አንዲህ ይላችኋል "ሐዋርያው እንዲህ ይላችኋል" የራሳቸውን . . . ተከትለው ሄደዋል፡፡ እነርሱ እንዲህ ናቸው፡፡ በዚህ ሥፍራ ላይ ይሁዳ እያመለከተ ያለው ዘባች የሆኑ ሰዎችን ነው፡፡ ክፍፍልን ይፈጠትራሉ "በአማኞች መካከል መለያየትን የሚፈጥሩ ዘባቾች ናቸው" ስሜታዊያን ናቸው "ዘባቾቹ የፍተወት ፍላጎተቸውን ይከተላሉ"
ራሳችሁን እያነጻችሁ ስትሄዱ እየጠነከራችሁ በሄዳችሁ እና ጤናማ አካልን እየገነባችሁ በሄዳችሁ ቁጥር አእምሮዋችሁ እየጎለበተ እና እደገ ይሄዳል፡፡ እንዲሁም በእግዚአብሔር እውቀትም በመንፈሳችሁ ታድጋላችሁ፡፡ ስትጠባበቁ... "ወደፊት የሚሆነውን በናፍቆት ስትጠባበቁ ሳለ"
በጥርጣሬ ውስጥ ያሉ አንዳንድ ሰዎች "እግዚአብሔር አምላክ ለመሆኑ ገና ያላመኑ አንዳንድ ሰዎች" እነርሱ ከእሳት መንጭቆ በማውጣት "ወደ እሳት ባሕር ውስጥ እንዳይገቡ" እና በፍርሃት ማሩ "ለሌሎች ምህረትን አሳዩ ነገር ግን ልክ እንደ እነርሱ ኃጢአትን እንዳተታደርጉ ተጠንቀቁ፡፡" በሥጋ የረከሰውን ልብስ እንኳ እየጠላችሁ "ልብሳቸውን እንኳ ጥሉ ምክንያቱም በኃጢአት ቆሻሻ ሆነዋል፡፡" ሙሉ በሙሉ በኃጢአት ተበክለዋልና ንጹሕ አይደሉም፡፡
ኖት የለውም።
የእርሱ አገልጋዮች በክርስቶስ አማኞች በቅርቡ ሊሆኑ ስላሉት ነገሮች አማራጭ ትርጉም: "በቅርቡ የሚሆኑ ነገሮች" አስታውቋል "ተነግሮዋል፡፡" ጊዜ ቅርብ ነው አማራጭ ትርጉም: "መሆን የሚገባቸው ነገሮች ብቅርቡ ይሆናሉ"
ሠላም ከሆነው ሠላም ይሁንላችሁ "ሠላም ከሆነ ከእግዚአብሔር ዘንድ ሠላም ይሁንላችሁ" መናፍስት እነዚህ መናፈስት መላእክት መሆናቸው በተዘዋዋር መንገድ ተገልጾዋል ምክንያቱም እነዚህ በእግዚአብሔር ዙፋን ፊት የሚሆኑ ናቸውና፡፡ ነጻ ወጥተናል አማራጭ ትርጉም: "ነጻ አውጥቶናል" መግስት አድርጎናል "ለይቶን በእኛ ላይ መንገስ ጀምሯል"
ዐይን ሁሉ አማራጭ ትርጉም: "ማንኛውም ሰው" ሰቀሉት ገደሉት ወጉት ቀዳዳ አበጁ አልፋ እና ኦሜጋ (ጅማሬ እና ፍጻሜ) እነዚህ የግሪክ ፊደላት መጀመሪያ እና መጨረሻ ናቸው፡፡ ትርጉሙም የሁሉ ነገር ጅማሬ እና ፍጻሜ እግዚአብሔር ነው፤ በመካከልም በሁሉም ላይ የሚገዘው እግዚአብሔር ነው ማለት ነው፡፡ አልፋ . . . ኦሜጋ ይህ በባሕሉ መሠረት መተርጎም ይኖርበታል፡፡ ለምሳሌ ያኸል አልፋ እና ኦሜጋ የሚሉት ቃላት የግሪክ ፊደላትን ለማያውቅ ሰው ምንም ዓይነት ትርጉም የላቸውም፡፡ ስለዚህም በቋንቋቸው ተስመሚ የሆኑ ቃላትን ፈልገው መተርጎም ይርባቸዋል፡፡
እናንተ . . . እናንተ በሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ያሉ አማኞች ከእናንተ ጋር በዚየሱስ ያለው መከራን እና መንግስትን በጽናት የሚካፈሉ "ከእናንተ ጋር የእግዚአብሔርን መንግስት የሚወርሱ፡፡ እንዲሁም የኢየሱስ ከመሆናችን የተነሣ ከእናንተ ጋር መከራን እና ስደተን በጽነናት የሚካፈል፡፡" ከእግዚአብሔር ቃል የተነሣ "የእግዚአብሔርን ቃል በመናገሬ የተነሣ" በመንፈስ ይህ ማለት በእግዚአብሔር መንፈስ አማካኝነት፡፡ የጌታ ቀን በክርስቶስ የሆኑት አማኞች የሚያመልኩበት ቀን፡፡ የመለከት ድምፅ ያለው ክፈተኛ ድምፅ ድምፁ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሣ የመለከት ድምፅ ይመስላል፡፡ ሰምርኔስ፣ ጴርጋሞንም፣ ትያጥሮንም፣ ሰርዴስም፣ ፊልድልፍያም እና ሎዶቅያም እነዚህ በዘመኗ ቱሪክ አከባቢ በኢስያ ውስጥ የሚገኙ ከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
ድምፁ በዚህ ሥፍራ ላይ “ድምፅ” የሚለው ቃል የሚናገረውን ሰው ይወክላል፡፡ ቀበቶ በመቀመጫ ዙሪያ ወይም በደረት ዙሪያ የሚታጠቁት ቁራጭ ጨርቅ ነው፡፡
ራሱ እና ጸጉሩ ልክ የበግ ጸጉር ይመስላል - እንደ በረዶ ነጭ ነው “እንደ ነጭ ነው” የሚለው በድጋሚ የተገለጸው ቃል ራሱ እና ጸጉሩ ምን ያኸል ነጭ እንደሆነ አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ ድምፁም እንደ ብዙ ውኃዎች ድምፅ ነበረ። ይህ ትልቅ ድምፅ ያለው፣ በፍጥነት የሚፈስ፣ ነጭ የወንዝ ውሃ የሚያሰማውን ድምፅ ነው፡፡
He placed his right hand on me አማራጭ ትርጉም: "በቀኝ እጆቹ ነካኝ" እኔ መጀመሪያ እና መጨረሻ ነኝ ይህ ለመኖር የመጀመሪያ መሆንን የሚያሳይ እና ለመኖር የመጨረሻ መሆንን የሚለው የሚያሳየው ዘላለማዊ ባሕርውን ነው፡፡
የወርቅ መቅረዞች ይህንን በ REV 1:12 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት See how you translated this in ይህንን በ REV 1:11 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
ሐዋርያት ነን የሚሉትን አማራጭ ትርጉም፡ "ሐዋርያት ነን የሚሉ ሰዎች"
የመጀመሪያው ፍቅር ይህ ማለት "ለክርስቶስ ያላችሁ የመጀመሪያ ፍቅር፡፡" መቅረዝህን እወስድሃለሁ እያንዳንዱ መቅረዝ ሰባቱን ቤተ ክርስቲያናትን ያመለክታል፡፡
ኒቆላውያንን ኒቆላ የሚባለውን ሰው ትምህርት የሚከተሉ ሰዎች፡፡ ጆሮ ያለው ይስማ መንፈሰሳዊ ጆሮዎች፡፡ ይህ ማለት እግዚብሔር ማድመጥ እና መልዕክቱን መረዳት የሚችል ሰው፡፡ እንዲበላ እፈቅድለታለሁ "እንዲበሉ እፈቅድላቸዋለሁ"
ስምርኔ ይህንንነ በ REV 1:11 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ መጀመሪያ እና መጨረሻ ይህንን በ REV 1:17 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ዳብሎስ አንዳንዶቻችሁን ወደ ወህኒ ቤት ልጥላቸው ነው አማራጭ ትርጉም: "ዳብሎስ አንዳንዶቻችሁን ወደ ወህኒ እንድትገቡ በቅርቡ ያደርጋል" ጆሮ ካላችሁ በ REV 2:7. ላይ በተረጎምከው መሠረት ተርጉም፡፡
በጴርጋሞንም ይህንን በ REV 1:11. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ አንቲጳስ ይህ የአንድ ሰው ስም ነው፡፡
ባላቅ ይህ አንድ ንጉሥ ስም ነው፡፡ ባላቅን የእስራኤል ልጆች ፊት መሠናከያ ዓለተ እንዲያኖር ያስተማረ አማራጭ ትርጉም: "የእስራኤል ሕዝብ እንዴት ኃጢአት ማድረግ እንደሚችል ለባላቅ ያሳየው" ለጣኦት የተሰዋ ምግብን መብላት አማራጭ ትርጉም: "ለጣኦት የተሰዋ ምግብ እና ያንን መብላት" መሴሰን አማራጭ ትርጉም፡ "ፍትወታዊ ኃጢአት" ወይም "የግብረ ሥጋ ግንኙነት በማድረግ ኃጢአት መፈጸም"
ይህንን የማታደርጉ ከሆነ እኔ "ንሰሓ የማትገቡ ከሆነ እኔ" ከአፌ በሚወጣው ሰይፍ ይህ በ REV 1:16. ላይ የተጠቀሰውን “ሰይፍ” ያመለክታል፡፡ የሚሰማ ጆሮ ያለው በ REV 2:7. ላይ ያለውን ትርጉም ተመልከት፡፡ ድል ለነሣው አማራጭ ትርጉም: "አሸናፉ ለሆነ ለማንኛውም ሰው"
ትያጥሮን ይህንን በ REV 1:11. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ እነዚህ የእግዚአብሔር ልጅ ቃላት ናቸው፡፡ ከሞት የተነሣ የእግዚአብሔር ልጅ የሆነው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ካረገ ብዙ ዓመታት በኋላ አሁንም ለአማኞች በበመናገር ላይ ይገኛል፡፡ የእግዚአብሔር ልጅ ይህ ለኢየሱስ በጣም ወሳኝ የሆነ የማረግ ስም ነው፡፡
ይሁን እንጂ የምነቅፍ ነገር አለኝ ይህንን በ REV 2:4. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
በአልጋ ላይ እጥላታለሁ አማራጭ ትርጉም: "ታማሚ እንዲትሆን አደርጋለሁ" ወይም "በበሽታ እቀጣታለሁ" ማመንዘር "ዝሙት መፈጸም" እርሷ ስላደረገችው ነገር እነርሱ ንሰሓ ገቡ አማራጭ ትርጉም: "እንደ እርሷ በመሆናቸው ንሰሓ ገቡ" ልጆቿን በሞት እገድላቸዋለሁ አማራጭ ትርጉም: "ልጆቿን እገድላቸዋለሁ" ሀሳብን እና መሻትን የሚመረምረው እኔ ነኝ አማራጭ ትርጉም: "ሀሳብን እና መሻትን እመረምራለሁ" ወይም "አእምሮን እና ልብን እመረምራለሁ"
የሴጣንን ጥልቅ ነገር አማራጭ ትርጉም: "የሴጣንን የሐሰት ልምምድ" ወይም "የሴጣንን ውሸት" ወይም: እነዚህ መምህራን ምስጥ፣ አስገራም ልምምድ ብለው የሚናገሩት ሴጣን እንደነገራቸው የሚገልጹት ነገር ማለት ነው፡፡
ድል የነሣው አማራጭ ትርጉም: "ያሸነፈ ማንኛውም ሰው" እሰጠዋለሁ በዚህ ሥፍራ "እርሱ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ያሸነፈውን ሰው ነው፡፡ የማለደ ኮከብ ይህ የሚያመለክተው ከንጋት በፊት የሚትታይ ደማቅ ኮከብን ነው፡፡
ሰርዴስ ይህንን በ REV 1:11. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ቃል "እነዚህ የ ቃል ናቸው" ሥራህ ፍጹም ሆኖ አላገኘሁትም "ያደረከው ነገር ሙሉ ሆኖ አላገኘሁትም"
ንቃ ይህ የሚያመለክተው ትክክለኛ ነገር ለማድረግ መነሳትን ነው፡፡ እንደ ሌባ እመጣብሃለሁ ሌባ በማይታወቅ ሰዓት እንደሚመጣ ሁሉ ኢየሱስም ባልተጠበቀ ሰዓት ይመጣል፡፡ ልብሳቸውን ማቆሸሽ የለባቸውም ቆሻሻ ልብስ የሚያመለክተው በሕይወታቸው ውስጥ ያለውን ኃጢአት ነው፡፡ ነጭ መልበስ ነጭ ልብስ ንጹሕ ሕይወትን ያመለክታል፡፡
ድል የነሣው "ያሸነፈ ማንኛውም ሰው" ነጭ ልብስ መልበስ ነጭ ልብሽ ንጹሕ ሕይወትን ይወክላል፡፡ ጆሮ ያለው ይስማ . . . ቤተ ክርስቲያናት ይህንን በ REV 3:7. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ፊልድልፍያ ይህንን በ REV 1:11. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ የዳዊት ቁልፍ “ቁልፍ” መንፈሳዊ ስልጣንን ወይም ኃይልን ያመለክታል፡፡ የተከፈተ በር ይህ እግዚአብሔርን የማገልገል ዕድልን ይወክላል፡፡ ያልካዱት አማራጭ ትርጉም: "ያልካዱት" የእኔ ስም "እኔ"
የሴጣን ምኩራብ . . . አይሁድ ሆነው ያልሆኑት ይህንን በ REV 2:9. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ መስገድ ይህ የአምልኮ ሳይሆን የመገዛት ምልክት ነው፡፡ በእግርህ ፊት "በአንተ ፊት" እነርሱን ለመፈተን "እነርሱን ለመፈተን" አጥብቀህ ያዝ "በማመን ቀጥል"
ድል የነሣው አማራጭ ትርጉም: "ያሸነፈ ማንኛውም ሰው" በእኔ አምላክ ቤተ መቅደስ ውስጥ ያለ ምሰሶ “ምሰሶ” በእግዚአብሔር መንግስት ውስጥ ጠቃሚ እና ቋሚ የሆነን ነገር ይወክላል፡፡
ሎዶቅያ ይህንንን በ REV 1:11. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ የአሜን ቃላት ዮሐንስ ለኢየሱስ ክርስቶስ አሜን የሚል ሌላ ስም ይሰጠዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "እነዚህ አሜን ተብሎ የሚጠራው ቃላት ናቸው፡፡" በራድ ወይም ትኩ እነዚህ ሁለት የተለያዩ መንፈሳዊ ፍላጎት ጽንፎችን ያሳያሉ፡፡ “በራድ” መሆን ሙሉ ለሙሉ እግዚአብሔር መቃወም ሲሆን፣ “ትኩስ” መሆን ማለት ደግሞ እግዚአብሔርን ለማገልገል ከፍተኛ ቅናት ያለው ሰው መሆን ማለት ነው፡፡ ለብ ያለ "በጥቂቱ የሞቀ፡፡" ይህ በተወሰነ ደረጃ መንፈሳዊ ፍላጎር ወይም እምነት ያለውን ሰው የሚያሳይ ነው፡፡
ጐስቋላና ምስኪንም ድሀም ዕውርም የተራቆትህም እነዚህ ቃላት በጣም መጥፎ በሆነ መንፈሳዊ ሁኔታ ውስጥ ያለን ነገር ግን በመጥፎ ሁኔታ ውስጥ መሆናቸውን የማያውቁ ሰዎችን ያመለክታሉ፡፡ ባለ ጠጋ እንድትሆን ይህ በመንፈሳዊነት ንጹሕ መሆንን እና ከእግዚአብሔር ጋር መልካ ግንኙነት መኖርን ያመለክታል፡፡ ጥሩ ነጭ ልብስ ነጭ ልብስ መንፈሳዊ ንጽሕናን ይወክላል፡፡
ቅና ንሰሓም ግባ "በቁም ነገር ንሰሓ ግባ" እኔ በደጅ ቆሜ መዝጊያ በሩን አንኳኳለሁ “መዝጊያ በር” ክርስቶስ ልገባበት የሚፈልገውን ሕይወታችንን ወይም ነፈሳችንን ያመለክታል፡፡ ድምፄን ይሰማሌ “ድምፅ” የክርስቶስን ጥሪ ይወክላል፡፡ በሩን ክፈቱ ይህ ክርስቶስን ለመቀበል መወሰን እና ወደ ውስጥ እንዲገባ መጋዘበዝን ያመለክታል፡፡ ከእርሰሱ ጋር መብላት ይህ ግንኙነትን፣ ጓደኝነትን፣ ሕብረትን ያመልክታል፡፡
ድል የነሣው ይህንን በ REV 2:7 ላይ ምን ብለህ አንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "አሸናፊ የሆነ ማንኛውም ሰው፡፡". በዙፋኔ ላይ ከእኔ ጋር ይቀመጣል፡፡ በዙፋን ላይ መቀመጥ ማለት መግዛት ማለት ነው፡፡ ጆሮ ያለው ይስማ ይህን በ REV 2:7. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ከእነዚህ ነገሮች በኋላ ዮሐንስ ኢየሱስ ለሰሰባቱ አብያተ ክርስቲያት የተናገረውን ከሰማ በኋላ፡፡ (REV 2:1-3:22). በሰማይ ያለው ያ መዝጊያ በር ተከፈተ አማራጭ ትርጉም፡ "ወደ ሰማይ መግቢያ በር" የኢያስጲድንና የሰርዲኖን እነዚህ በመጠኑም ቢሆን ውድ ድንጋዮች ናቸው፡ ይሁን አንጂ ምን አይነት ቀለም እንዳላቸው ግን በእርግጠኝነት ማናገር አንችልም፡፡ ቀስተ ዳመና የጸሐይ ብርሃን ከኋላቸው ሆኖ ከፊታቸው ደግሞ ዝናብ ስዘንብ ሰዎች የሚመለከቱት ቀለማት ናቸው፡፡ መረግድ አረንጓዴ ቀለም ያለው በተወሰነ መልኩም ቢሆን ውድ የሆነ ድንጋይ ነው፡፡
የመብረቅ ብልጭታ በቋንቋችሄ የመብረቅ ብልጭታ መታየቱን ለማመልከት የሚያገለግል ቃልን ተጠቀሙ፡፡ መብረቅ እና የነጎድጓድ ድምፅ "እንደ ነጎድጓድ ያለ ድምፅ"
ብርጭቆ ሙሉ ለሙሉ ግልጽ የሆነ ነገር፣ አማራጭ ትርጉም: "ብርጭቆ" ወይም "በረዶ፡፡"
የነበረ፣ ያለ እና የሚመጣው እግዚአብሔር ሁል ጊዜ የሚኖር ነው፡፡
ከዘላለምም እስከ ዘላለም በሕይወት ለሚኖረው “ከዘላለም እስከ ዘላለም” ማለት እርስ “ለዘላለም” ይኖራል ማለት ነው፡፡ ጌታችን እና አምላካችን ተናጋሪዎች እንጂ ሰሚዎች አይደሉም ሆነዋል እንዲሁም ተፈጠትረዋል “ሆነዋል” እና “ተፈጥረዋል” የሚለው ቃል ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን እግዚአብሔር ሁሉን ነገር እንደፈጠረ አጽኖት ሰጥተው የሚገልጹ ናቸው፡፡
ከዚያም ተመለከትኩ "እነዚህ ነገሮች ካየሁ በኋላ ይህንን አየሁ" በዙፋኑ ላይ የተቀመጠው ይህ በ REV 4:2-3. ላይ ከተገለጸው ጋር “ተመሳሳይ ነው”፡፡ ሲያውጅ ከዚህ በመቀጠል ከቀረበው ጥያቄ ጋር የሚስማማ ቃልን ተጠቀም፡፡
በሰማይ ወይም በምድር ወይም ከምድር በታች "በዬትኛውም የተፈጠረ ሥፍራ" ወይም "በሁሉም ሥፍራ፡፡" ይህ እግዚአብሔር እና መለአክቱ፣ ሰዎች የሚኖሩበት እና የሞቱት የሚኖሩበት ሥፍራ ነው፡፡ ተመልከት አማራጭ ትርጉም: "አድምጥ" ወይም "አሁን ልነገርህ ስላለሁት ነገር ትኩረት ሰጥተህ አድምጠኝ"
ወሰደው "በጉ ወሰደው" እያንዳንዳቸው አማራጭ ትርጉሞች 1) "እያንዳንዱ ሽማግሌዎች እና ሕያዋን ፍጥረታት" ወይም 2) "እያንዳንዱ ሽማግሌዎች፡፡"
አንተ ታርደሃልና አማራጭ ትርጉም: "አንተን አረደዋልና" ታርዷል በቋንቋችሁ ውስጥ ለመስዋእትነት የሚቀርቡ እንስሳትን መሰዋትን የሚያመለክት ቃል ካለ በዚህ ሥፍራ ይህን ቃል ለመቀበል ሞክሩ፡፡ ለእግዚአብሔር ሰዎችን ገዝተሃል፡፡ "ሰዎች የእግዚአብሔር መሆን ይችሉ ዘንድ አስፈላጊውን ዋጋ ከፍለሃል፡፡" ገዝተሃል ይህ ሌላ ሰው የተከፈለውን ዋጋ ወስዷል የሚል ትርጉም ሊኖረው አይገባም፡፡ አማራጭት ትርጉም፡ “ዋጅተሃል” (DB)፡፡ ከነገድ፣ ከቋንቋ፣ ከሕዝብ እና ከሀገር ሁሉ ሰዎችን ለእግዚብሔር አማራጭ ትርጉም: "ሁሉንም ዓይነት ሰዎች" ወይም "ሰዎችን ከሁሉም ሥፍራ"
200,000,000
በሰማይ እና በምድር እንዲሁም ከምድር በታች ይህንን በ REV 5:3. ላይ ምን ብለህ እደተረጎምክ ተመለክት፡፡ በባሕር ላይ በጀልባዎች
እኔ “እኔ” የሚለው ቃል በሁሉም ሥፍራዎች ላይ የሚያመለክተው ጸሐፊውም ዮሐንስ ነው፡፡ ሰባቱን ማህተሞት የፈታህ ከሰባቱ ማህተሞት መካከል በቁጥር አንድ ላይ የሚገኘውን የፈታህ
ሁለተኛውን ማህተም የፈታህ በሁለት ቁጥር ላይ የሚገኘውን ማህተም የፈታህ የቀይ ዳማ "ደማቅ ቀይ" ፈረስ ላይ ለተቀመጠው ፈቃድ ተሰጠው አማራጭ ትርጉም: "እግዚብሔር ፈረስ ላይ ለተቀመጠው ፈቃድ ሰጠው"
ሦስተኛውን ማህተም ፈታ በሦስተና ተራ ቁጥር ላይ የሚገኘውን ማህተም ፈታ እርቦ ስንዴ ይህ የመሥፈሪያ ዓይነት ሲሆን ከአንድ ሊተር ጋር ይስተካከላል፡፡ አንድ ዲናር ይህ ገንዘብ የአንድ ቀን ሥራ ደሞዝ ጋር እኩል ነው፡፡
ከእምነታቸው የተነሣ አማራጭ ትርጉም፡ "አጥበቀው ያምኑ ነበር" ወይም "በጣም ያምናሉ"
ፀሐይም እንደ ማቅ ጠጕር ጥቁር ሆነ፥ ፀሐይ በጣም ጠቆረች፡፡
ጀነራሎች የጦር አዛዦችን የሚያመልክ ቃል ነው፡፡ በዋሻዎች ውስጥ ተሸሸጉ አማራጭ ትርጉም፡ "በተራሮች መካከል በሚገኙ ትልልቅ ዋሻዎች ውስጥ ተሸሸጉ" ወይም "በምድር ውስጥ በተቆፈሩ ምሽጎች ውስጥ ተሸሸጉ" የእርሱን ፊት “እርሱ” የሚለው ተውላጠ ስም የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡
የታተመው አማራጭ ትርጉም: "የእግዚአብሔር ምልክት ያለባቸው ሰዎች" 12,000 ከእያንዳንዱ ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ 144,000 ከእያንዳንዱ ነገር ዐሥራ ሁለት ሺህ በዐሥራ ሁሉት ቡድኖች ነበሩ፡፡ የእስራኤል ነገዶች ሁሉም በእስራኤል ውስጥ ዐሥራ ሁሉት ነገዶች የነበሩ ሲሆን እያንዳንዱን በያዕቆብ ልጆች ስም ተሰይሟል፡፡
ከዙፋኑ ፊት ቆሙ እንዲሁም በበጉ ፊት ቆሙ "በዙፋኑ እና በበጉ ፊት ቆሙ" ነጭ ልብስ በዚህ ሥፍራ “ነጭ” ቀለም የሚያመለክተው ንጽሕናን ነው፡፡ ድነት የበጉ . . . ለሆኑትነው "በዘፉኑ ላይ የተቀመጠው አምላካችን እና በጉ አድኖናል" ወይም "ድነት በዙፋኑ ላይ ከተቀመጠው እና ከበጉ ዘንድ መትቶልናል"
መላእክት ሁሉ . . . ሕያዋን ፍጥረታት "በዙፋኑ ዙሪያ የቆሙት ሁሉም መላእክት እና ሽማግሌዎች እንዲሁም አራቱ ሕያዋን ፍጥረታት" አራቱ ሕያዋን ፍጥረታት እነዚህ በ REV 4:6-8. ላይ አስቀድመው የተጠቀሰሱት አራቱ ፍጥረታት ናቸው፡፡ ምሳጋና፣ ክብር . . . ለአምላካችን ይሁን "አምላካችን ምስጋና፣ ክብር፣ ትበብ፣ ምስጋና፣ አክብሮት እና ኃይል ሁሉ ይገባዋል" ከዘላለም እስከ ዘላለም እነዚህ ሁለት ቃላት በመሠረታዊ ሀሳባቸው ተመሳሳይ ሲሆን አጽኖት የሚሰጡት ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ ለዘላለም እግዚአብሔርን እንደሚያመልኩት ነው፡፡
ልብሳቸውን አጥበዋል እንዲሁም በበጉ ደም ነጭ አድርገዋል “ነጭ” ቀለም የሚያመለክተው ንጽሕናን ሲሆን “ደም” ብዙ ጊዜ ነገሮችን ለማንጻት ጥቅም ላይ ከሚውለው ከውሃ ጋር ተነጻጽሮ ቀርቧል፡፡ ንጽሕና የሚገኘው “በመታጠብ” ነው ወይም በክርስቶስ ደም በመሸፈን ነው፡፡
እነርሱ . . . እነርሱ . . . እነርሱ እነዚህ ሁሉ ተውላጠስሞች የሚመለክቱት በታላቁ መከራ ውስጥ ያለፉትን ሰዎችን ነው፡፡ ፀሐይ አታሸንፋቸውም ይህ ማለት ፀሐይ ከሙቀቷ የጠነሣ ከእንግዲህ ወዲህ አታሰቃያቸውም፡፡
ሰባት መለከቶች ተሰጣቸው አማራጭ ትርጉሞች: 1) እግዚአብሔር ሰባት መለከቶችን ሰጣቸው ወይም 2) በጉ ሰባት መለከቶችን ሰጣቸው፡፡
ወደ ምድር ተወረወሩ አማራጭ ትርጉም: "መለላእኩ ወደ ምድር ወረወረው፡፡" አንድ ሦስተኛው እጅ ተቃጠለ፣ አንድ ሦተኛው ዛፍ ተቃጠል እንዲሁም ሁሉም አረንጓዴ ሣሮች ተቃጠሉ አማራጭ ትርጉም: "የምድር አንድ ሦስተኛው ተቃጠለ፣ የዛፎች አንድ ሦስተኛ ተቃጠለ እንዲሁም አረንጓዴ ሣሮቹ ተቃጠሉ"
በእሳት የሚቃጠል ታላቅ ተራራን የሚመስል ነገር በባሕር ተጣለ፤ "መላእኩ በእሳት የሚቃየል ታላቅ ተራራን የሚመስል ነገር በባሕር ተጣለ" የባሕርም ሲሶው ደም ሆነ በባሕርም ከሚኖሩ ሕይወት ካላቸው ፍጥረቶች ሲሶው ሞተ የመርከቦችም ሲሶው ጠፋ። አማራጭ ትርጉም: "የባሕር ሲሶው ደም እንዲሆን አደረገ፤ በባሕር ውስጥ ከሚኖሩት ሕያዋን ፍጥረታት መካከል ሲሶው ሞቱ እንዲም የመርከቦቹ ሲሶው ጠፋ፡፡" ደም ሆነ አማራጭ ትርጉሞች: 1) "እንደ ደም ሆኑ" 2) literally "became blood."
እና እንደ ችቦም የሚቃጠል ታላቅ ኮከብ ከሰማይ ወደቀ፥ "እና እንደ ችቦ የሚቃጠል ታላቅ ኮከብ ከሰማይ ወደቀ፡፡" የታላቁ ኮከብ እሳት ልክ የሚቃጠል ችቦ ጋር ተመሳሳይነት አለው፡፡ ችቦ በአንድ በኩል መንደድ የሚችል ብርሃን የሚሰጥ እንጨት፡፡ የኮከቡም ስም እሬቶ ነው የኮከቡ ስም “እሬቶ” የሆነው መራራ ጣዕም ካለው ተከል ተነስቶ ነው፡፡ እሬቶ በኮከብ የተመረዘ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ “መራራ”
የፀሐይ ሲሶ ተመታ አማራጭ ትርጉም፡ "የፀሐይን ሲሶ ጨለማ ዋጠው"
ሊነፉ ያላቸው የሦስቱ መላእክት መለከት ስለሚቀረው ድምፅ በምድር ላይ ለሚኖሩት ወዮላቸው፥ ወዮላቸው፥ ወዮላቸው ሲል ሰማሁ። አማራጭ ትርጉም፡ "የመለከት ድምፅ እሰስካሁን ያላሰሙት ሦስቱ መላእክት ማሰማት ልጀምሩ ስለሆነ"
ጉድጓድ በምድር ውስጥ ያለ ረጅም እና ጠባብ መንገድ ጥልቅ እና ማብቂያ ያሌለው አማራጭ ትርጉም: "መጨረሻ ያሌለው ጥልቅ" ትልቅ ጢስ ከእሳቱ ላይ የሚነሳ በጣም ረጅም ጢስ
አንበጣዎች መንጋ በብዛት የሚበሩ ነፍት የምድርም ጊንጦች ሥልጣን እንዳላቸው ሥልጣን ተሰጣቸው። ጊንጦች የመያዝ እና ሌሎች እንስሳትን በመርዝ የመበከል ኃይል አላቸው፡፡ ጊንጦች ንቦች መርዛቸው ከኋላ እንደሆነ ሁሉ እነዚህም መርዛማ መውጊያ ያላቸውን ትንንሽ እንስሳቶች ናቸው፡፡ ግንባር ከዐይን በላይ በፊት ላይ የሚገኝ፡፡
እነርሱ አንበጣቹ (REV 9:03) እነዚያ ሰዎች አንበጣዎቹ የሚነድፏቸው ሰዎች ሰዎች ነገር ግን መግረፍ ብቻ "ሰዎች፤ እነርሱ የተሰጣቸው ፈቃድ የመግረፍ ብቻ በው" ፍላጎት መሻት
አንበጣዎች አንበጣዎቹ የተገለጹት ሰዎች ከሚያውቋቸው ነገሮች ጋር በማነጻጸር ነው፡፡
ጥልቅ እና መጨረሻ ያሌለው ይህንን በ REV 9:1. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አብዶን . . . አጶልዮን ሁለቱም “ጥፋት” የሚል ትርጉም አላቸው፡፡
በወርቅ ከተሠራ መሠዊያ ቀንዶች እነዚህ በመሰዊያው አናት ላይ በአራቱም ማዕዘኖች የሚገኙ የቀንድ ቅርጽ ያላቸው ነገሮች ናቸው፡፡
200,000,00 ይህንን በ REV 5:11. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ጭራቸው እንደ እባብ ነው የፈረሶቹ ጭራ ከእባብ ጋር ተነጻጽሮ ቀርቧል፡፡ አማራጭ ትርጉሞች፡ 1) "ጭራቸው የእባብን ራስ ይመስላል"
በእነዚህም መቅሠፍቶች ያልተገደሉት የቀሩቱ ሰዎች "መቅጸፍቶቹ ያልገደሏቸው" ያዩ ወይም ይሰሙ ወይም ይሄዱ ዘንድ ለማይችሉ ጣኦታት፡፡ አማራጭ ትርጉሞች፡ "ሕያው ያልሆኑ ነገሮች"
ከዘላለምም እስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ሆኖ በሚኖረው በዚህ ሥፍራ ላይ “እርሱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ በውስጡ ያሉትን ሁሉ ይህ ሦስት ጊዜ ያኸል ጥቅም ላይ የዋለ ሲሆን የሚመለክተውም በአየር፣ በባሕር ወይም በምድር ላይ የሚኖሩትን ሁሉንም እጽዋት፣ እንስሳት እና ሰዎችን ነው፡፡ ይፈጻማል "ይህ ልሆን ነው"
እኔ ይህ የሚያመለክተው ዮሐንስን ነው፡፡ መራራ የዚህ ነገር ትርጉሙ የመጽሐፉ መልእክት የሚያበሳጭ ወይም አስደሳች አይሆንም፡፡
ለእኔ ተሰጠኝ . . . ተነገረኝ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ” እና “ለእኔ” ዮሐንስን የሚያመልክት ነው፡፡ መርገጥ አንድ ነገር የማይጠቅም መሆኑን ለማሳየት በእርሱ ላይ መረማመድ፡፡ አርባ-ሁለት ወራት ሁለት ወራት - አማራጭ ትርጉም: "42 ወራት"
እነዚህ ሁለት ምስክሮች ሁለቱ የወይራ ዛፎች እና ሁለቱ መቅረዞች ናቸው እነዚህ ሁለት ምስክሮች ከዚህ በፊት የተጠቀሱት ሁለቱ የወይራ ዛፎች እና ሁለቱ መቅረዞቸ ናቸው፡፡
ምድርን በሁሉም ዓይነት መቅሰፍቶች መምታት ይህ በምድር ላይ ሁሉንም ዓይነት አስቸጋሪ ነገሮችን እንዲከሰት የሚያድርጉትን ያመለክታል፡፡ ጥልቅ እና ማለቂያ ያሌለው “ማለቂያ ያሌለው” የሚለው ቃል ትርጉሙ መጨረሻ ያሌለው ማለት ነው፡፡ እነዚህ ሁለት ቃላት የትልቀቱን መጠን ለማሳየት ጥቅም ላይ የዋሉ ናቸው፡፡
ሦስት ከግማሽ ቀናት "3 ሙሉ ቀናት እና አንድ ግማሽ ቀን: ወይም"3.5 ቀናት" ወይም "3 1/2 ቀናት"
ሦስት ከግማሽ ቀናት "3 ሙሉ ቀናት እና አንድ ግማሽ ቀን: ወይም"3.5 ቀናት" ወይም "3 1/2 ቀናት"
ሰበባት ሺኅ ሰዎች "7,000 ሰዎች"
ሃያ - አራት ሽማግሌዎች አራት ሽማግሌዎች - "24 ሽማግሌዎች"
በግምባራቸው ተደፍተው የሰውነታቸው የፊት ክፍል “ፌታቸው” ተብሎ ይገለጻል፡፡
ቁጣህ . . . አገልጋዮችህ . . . ስምህ “አንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ የማያስፈልግ "ዝቅተኛ" ወይም "ዝቅ ያለ" ወይም "በዝቅተኛ ሥፍራ ላይ ያለ"
በሰማይ ታላቅ ምልክት ታየ አማራጭ ትርጉም: "በሰማይ ታላቅ ምልክት ታየ" ወይም "እኔ፣ ዮሐንስ በሰማይ ታላቅ ምልክትን አየሁ" ፀሐይን የተጎናፀፈች አንድት ሴት አየሁ አማራጭ ትርጉም: "ፀሐይን የለበሰች ሴት" ዐሥራ ሁለት ክዋክብት "12 ክዋክብት"
ዘንዶ ትልቅ፣ እንሽላልት የሚመስል አደገኛ ተሳቢ እንስሳ፡፡ ይህ ለአይሁዳዊያን የክፋት እና የተዘበራረቀ ነገር ምልከክት ነው፡፡
ልጇ ወደ እግዚአብሔር ተነጠቀ አማራጭ ትርጉም: "እግዚብሔር ልጇን ወደ ራሱ ወሰደው፡፡"
ዘንዶ ይህንን በ REV 12:3. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ በቁጥር 9 ላይ ዘንዶው “ዳቢሎስ ወይም ሴጣን” ተብሎ ተጠርቷል፡፡ ታላቁ ዘንዶ እና የእርሱ መላእክት. . . ወደ ምድር ተጣሉ አማራጭ ትርጉም: እግዚአብሔር ታላቁ ዘንዶን እና የእርሱን መላእክት ከሰማይ ወደ ምድር ጣላቸው፡፡
እኔ ይህ ዮሕንስን ያመለክታል፡፡ ቀን እና ማታ “ቀን እና ማታ” የሚሉት ቃላት ሁል ጊዜ ተጣምረው ጥቅም ላይ ውለዋል፤ እርሱም ሁል ጊዜ ወንድሞችን ይከሳቸዋል፡፡
ዘንዶው ወደ ምድር መጣሉን አውቆ አማራጭ ትርጉም: "ዘንዶው እግዚአብሔር ከሰማይ ወደ ምድር እንደጣለው አውቆ" ዘንዶው ይህንን በ REV 12:3. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
እባብ በ REV 12:9. መሠረት ይህ ከዘንዶው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ እንደ ወንዝ አማራጭ ትርጉም: "በብዛት" ዘንዶ ይህንን በ REV 12:3. ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ምድሪቱም አፍዋን ከፍታ ዘንዶው ከአፉ ያፈሰሰውን ወንዝ ዋጠችው። አማራጭ ትርጉም: "በምድር ላይ ያለው ቀዳዳ ተከፍቶ ውሃ ወደ ቀዳዳው ውስጥ ፈሰሰ፡፡"
ከዚያም ይህንን አየሁ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዮሕንስ ነው፡፡ ዘንዶ ይህንን በ REV 12:3. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ይሁን እንጂ ያ ቁስል ተፈወሰ አማራጭ ትርጉም: "ይሁን እንጂ ቁልስሉ ተፈወሰ" አውሬውን ተከተሉ "ለአውሬው ታዘዙ" ዘንዶ ይህንን በ REV 12:3. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ እርሱን ተቃውሞ ማን መዋጋት ይችላል? አማራጭ ትርጉም: "አውሬንን ተቃውሞ ማንም ልዋጋ እና ልሸንፍ አይችልም!"
ለአውሬው ተሰጠው . . . ተፈቀደለት "እግዚአብሔር ለአውሬው ሰጠው . . . እግዚብሔር ለአውሬው ፈቀደለት" አርባ -ሁለት ወራት ሁለት ወራት - "42 ወራት"
ስሙን እየተሳደበ "የእግዚአብሔርን ስም ወይም ባሕርይ እየተሳደበ"
ስልጣን ለእርሱ ተሰጠው አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ለአውሬው ስልጣን ሰጠው" ስሙ ያልተጻፈ ማንኛውም ሰው ሁሉ አማራጭ ትርጉም: "በጉ ስማቸውን ያልጻፋቸው ሰዎች ሁሉ" ወይም "ኢየሱስ ስማቸውን ያልጻፋቸው ሁሉ" በግ ይህ ኢየሱስን የሚያመለክት ነው፡፡ ይህንን በ REV 5:6. ላይ ምን ብለህ እደተረጎምከው ተመልከት፡፡ የታረደው አማራጭ ትርጉም: "ሰዎች ያረዱት"
ጆሮ ያለው ይስማ ይህ ማለት የመስማት ችሎታ ያለው እና የእግዚአብሔርን መልዕክት መረዳት የሚችል ማለት ነው፡፡
ዘንዶው ይህንን በ REV 12:3. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ እና ምድርን እና በውስጧ የሚኖሩትን ሁሉ የፈጠረውን "እና በምድር ላይ ያሉትን ሁሉ የፈጠረውን" ለሞት የሚያበቃ ቁስል ያለበት ተፈወሰ አማራጭ ትርጉም: "ለሞት የሚያበቃ ቁስል ያለበት ተፈወሰ"
ያድርጋል "በምድር ካይ ያለው አውሬ ይህንን ያደርጋል" በሰይፍ ቆስሎ የነበረው አማራጭ ትርጉም: "የሆነ ሰው በሰይፍ ያቆሰለው"
ተፈቅዶለት ነበር አማራጭ ትርጉም: "እግዚአበብሔር ለአውሬው በምድር ላይ ፈቅዶለት ነበር" ለአውሬው ምስል ትንፋሽ እንዲሰጠው ተሰጠው። አማራጭ ትርጉም: "ለአውሬው ምስል ሕይወት ለመስጠት" ለአውሬው ምስል ለመስገድ ፈቃደኛ ያልሆኑት ሰዎች ሁሉ እንዲገደሉ አማራጭ ትርጉም፡ "አውሬውን ለማምለከት ፈቃደኛ ያልሆነ ማንኛውም ሰው እንዲገደል"
የሰው ልጅ ቁጥር ነው አማራጭ ትርጉሞች 1) ቁጥሩ የሚያመለክተው አንድን ሰው ነው ወይም 2) ቁጥሩ ሁሉንም የሰው ልጆች ይወክላል፡፡ 666 "ስድስት ስልሳ ስድት"
ተመለከትኩ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዮሐንስ ነው፡፡ በግ ይህ ኢየሱስን የሚያመለክት ነው፡፡ ይህንን በ REV 5:6. ላይ ምን ብለህ አንንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ 144,000 ይህንን በ REV 7:4.ላይ ምን ብለህ አንንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ስሙና የአባቱ ስም በግምባራቸው የተጻፈላቸው አማራጭ ትርጉም: "በግንባራቸው ላይ የበጉ እና የአባቱ ስም የጻፉ ሰዎች፡፡"
ዘመሩ "144,000ዎቹ ዘመሩ" ከሴትቱ ጋር ራሳቸውን ያላረከሱት እነዚህ ናቸው አማራጭ ትርጉም: "144,000ዎቹ ድንግል በግብረገብ ንጹሕ እንደሆነች በመንፈሳዊነት ንጹሕ የሆኑት ሰዎች ናቸው፡፡ እነዚህ የሐሰት አማልክትን በማምለክ ራሳቸውን አላረከሱም፡፡
ወደቀች፣ ወደቀች ይህ ቃል የተደጋገመው አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ ወደቀች . . . በራሷም ላይ ከፍተኛ ቁጣን አመጣች "በጣም ክፉ ከተማዎች
የእግዚአብሔርን ቁጣ ወይን ይጠጣሉ በዚህ ሥፍራ ላይ “ወይን መጠጣት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ቁጣን መቀበልን ነው፡፡ የተዘጋጀውን አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ያዘጋጀውን" የቁጣው ጽዋ ጽዋው በወይን የተሞላ ሲሆን ይህም የእግዚአብሔርን ቁጣ ይወክላል፡፡ ሳይቀላቀል መቀዳት ይህ በውሃ ያልተቀላቀለ ወይንን ያመለክታል፡፡ ይህ ማለት የእግዚአብሔር ቁጣ ሙሉ ለሙሉ እንደሚመጣባቸው ያሳያል፡፡ የእርሱ ቅዱስ መላእክት "የእግዚአብሔር ቅዱስ መላእክት"
ከሥቃያቸው "ከቀጣይ ሕመማቸው"
ሥራቸው ይከተላቸዋል አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ስለሥራቸው ይሸልማቸዋልና"
የሰው ልጅ የሚመስለው ይህንን በ REV 1:13. ላይ ምን ብለህ እደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ማጭድህን አንሳ . . . ምድርም ታጨደች ይህ ምሳሌያዊ ንግግር በምድር ላይ ባሉት ሰዎች ሁሉ ላይ ያለውን የእግዚአብሔርን ፍርድ ያመለክታል፡፡ ማጭድ ሣር እና ወይን ለማጨድ ጥቅም ላይ የሚለው የተቆለመመ እና ስለታም ብረትን ያመለክታል፡፡ ከቤተ መቅዱስ ወጣ "ከሰማያዊው መቅደስ ወጣ" ምድር ታጨደች "ምድር አጨደ"
ታላቁ የወይን መጭመቂያ . . . ይህ ተመሳሳይ መያዥያ ዕቃን ያመለክታል፡፡ ልጓም በፈረስ ጭንቅላት ላይ የሚታሠር እና የፈረስን አቅጣጫ ለመምራት የሚገለግል ዕቃ 1,600 ምዕራፍ አንድ ምዕራፍ 185 ሜትሮች ነው፡፡
ከዚያም አየሁ...ተፈጸመ በዚህ ሥፍራ ላይ ያለው 15:1 ከ15፡2-16፡21 ድረስ ያለው ማጠቃለያ ነው፡፡ ትልቅ እና አስገራሚ አማራጭ ትርጉም: "በጣም ያስገረመኝ ነገር" ከእነርሱ ጋር የእግዚአብሔር ቁጣ ተፈጸመ አማራጭ ትርጉም: "እነዚህ መቅሰፍቶች የእግዚአብሔርን ቁጣ ፈጸሙ፡፡"
ቁጥሩ የሚያመለክተው ስሙን ነው ይህ በ REV 13:18. ላይ የተጠቀሰውን ቁጥር እንደሚመለክት አንባቢያኑ ልገነዘቡ ይገባል፡፡
የጽድቅ ተግባርህ ታወቀ አማራጭ ትርጉም: "ሁሉም ሰው ያደረከውን የጽድቅ ሥራ ተመለከተ እንዲሁም ተገነዘበ፡፡"
ከእነዚህ ነገሮች በኋላ "ሰዎች መዘመራቸውን ካጠናቀቁ በኋላ" ከተልባ እግር የተሠራ ልብስ ከላይ የሚለበስ የተብለጨለጨ ልብስ
አራት ሕያዊያን ፍጥረታት ይህንን በ REV 4:6. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምካቸው ተመልከት፡፡
ሰማሁ ጸሐፊው ዮሐንስ (REV 1:9) ሰማ የእግዚአብሔርን ቁጣ ጽዋዎች በ REV 15:7. ተመሳሳይ ሀረጎችን ምን ብለህ እንደተረጎምካቸው ተመልከት፡፡
ከጽዋው ውስጥ ፈሰሰ አማራጭ ትርጉም: "በጽዋው ውስጥ ያለውን ወይን ውስጥ አፈሰሰው" ወይም "በእርሱ ጽዋ ውስጥ ያለውን የእግዚአብሔር ቁጣ አፈሰሰው" የሚያሳምም ቁስል "የሚያሳምም ቁስል፡፡" ይህ ፈውስና ካላገኘ በእንፌክሽን ወይም ከጉዳ የመጣ ልሆን ይችላል፡፡ የአውሬው ምልክት ይህንን በ REV 13:17. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ከጽዋው ውስጥ አፈሰሰው ይህንን በ REV 16:2 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ባሕሩ ይህ በዓለማችን ውስጥ የሚገኙ ጨዋማ የውሃ አካላትን ያመለክታል፡፡ የሞተ ሰው ደም የሚመስል ይህ ማለት ውሃው ቀይ፣ ወፍራም ሆኖ መጥፎ ጠረን እንዳለው ያሳያል፡፡
ከጽዋው ውስጥ አፈሰሰው ይህንን በ REV 16:2 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ወንዞች እና የውሃ ምንጮች ይህ ንጹሕ ውሃ የሚያመነጩ የውሃ አካላትን ያመለክታል፡፡ የውሃዎች መላእክ ይህ ሦስተኛውን መላእክ የሚመለክት ነው፡፡ እርሱ የእግዚአብሔር ቁጣ በወንዝ እና በውሃ ምንጮች ላይ እንዲያፈስ የተሸመ ነው፡፡ አንተ ጻድቅ ነህ በዚህ ሥፍራ ላይ "አንተ" የሚለው ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው፡፡ ያለህና የነበርህ ተመሳሳይ ሀረጋትን በ REV 1:4. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ የቅዱሳንህን እና የነቢትህን ደም አፍስሰዋል አማራጭ ትርጉም: "ክፉ ሰዎች ቅዱሳንን እና ነቢትን ገድለዋል፡፡" ደም እንዲጠጡ ሰጠሃቸው እግዚአብሔር ለክፉ ሰዎች ወደ ደምነት የተቀየረ ውሃ ይጠጡ ዘንድ ሰጣቸው፡፡ ከመሰዊያው ላይ እንዲህ የሚል ምላሽ ሰማሁ አማራጭ ትርጉሞች 1) "ከመሰዊያው አጠገብ የነበረው መላእክ ስናገር ሰማሁት" ወይም 2) "ከመሰዊያው ሥር ያሉት የቅዱሳን ነፍሳት ስነናገሩ ሰማሁ"
ከጽዋው ውስጥ አፈሰሰው ይህንን በ REV 16:2 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ሰዎችን እንዲታቃጥል ፈቃድ ተሰጣት በዚህ ሥፍራ ላይ ዮሐንስ ፀሐይን በሰውና በመመሰል ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "ፀሐይ ሰዎችን ክፉኛ ታቃጥል" የእግዚአብሔርን ስም ተሳደቡ አማራጭ ትርጉም: "የእግዚአብሔርን ስም ተሳደቡ"
ጽዋውን አፈሰሰ ይህንን በ REV 16:2. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ የአውሬው ዙፋን የአውሬው ኃይል ማዕከል፣ የመንግስቱ ዋና መቀመጫ ከተማ ሊሆን ይችላል፡፡ ፈሩ በአውሬው መንግስት ውስጥ ያሉ ሰዎች ፈሩ፡፡ ተሳደቡ "ረገሙ"
እንቁራርት ይመስላል እንቅራሪት በውሃ አጠገብ የሚትኖር ትንሽ እንስሳ ናት፡፡አይሁዳዊያን ንጹሕ እንስሳ አድርገው አይቆጥሯትም፡፡ አውሬው ይህንን በ REV 12:3. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
እኔ እንደ ሌባ እመጣለሁ ይህንን በ REV 3:3.ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ይህን አሳፋሪ ሁኔታ ተመለከቱ በዚህ ሥፍራ ላይ “እነርሱ” የሚለው ቃል ሌሎች ሰዎችን ያመለክታል፡፡ በአንድነት ሰበሰቧቸው "የዳቢሎስ መናፈስት ነገስታትን እና ጦራቸውን በአንድነት ሰበሰቧቸው" ተብሎ ወደምጠራ ሥፍራ "ሰዎች ብለው ወደምጠሩት ሥፍራ" አርማንጌዶ ይህ የቦታ ስም ነው፡፡
ጽዋውን አፈሰሰ ይህንን በ REV 16:2. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ ከዚያ ከቅድስተ ቅዱሳኑ እና ከዙፋነን እንዲህ የሚል ድምጽ ወጣ ይህ ማለት በዙፋኑ ላይ የተቀመጠ አንድ ሰው ወይም በዙፋኑ አጠገብ የቆመ ሰው በከፍተኛ ድምጽ ተናገረ፡፡ ማን እንደተናገረ ግን በግልጽ አይታወቅም፡፡ ታላቅቷ ከተማ ተከፈለች አማራጭ ትርጉም: "የመሬት መንቀጥቀጥ ታላቅቷን ከተማ ከፈላት" ከዚያም እግዚአብሔር አስታወሳቸው "ከዚያም እግዚአብሔር አዘዘ" ወይም "ከዚያም እግዚአብሔር አመጣ" ወይም "ከዚያም እግዚአብሔር አጽኖት መስጠት ጀመረ፡፡" አንባቢያኑ እግዚአብሔር የዘነጋውን ነገር አስታወሰ ብለው ማሰብ የለባቸውም፡፡ ለከተማይቱ በከፍተኛ ቁጣው የተሞላ የወይን ጽዋ ሰጣት እግዚአብሔር ሕዝቡን ክፉኛ ቀጣቸው እንዲሁም በጣም እንዲሰቃዩ አደረገ፡፡ ለከተማይቱ ጽዋ ሰጣት "ከተማይቱ ከጽዋው ትጠጣ ዘንድ አስገደዳት" ከ . . . የተዘጋጀ ወይን አማራጭ ትርጉም: " . . . የሚወክል ወይን"
ታለንት ታለንት 34 ኪሎ ግራም ነው፡፡
በብዙ ውሃዎች ላይ የሚተቀመጠው ታላቅቷ ጋለሞታ መላእኩ እየተናገረ ያለው ዮሐንስ ገና ስላላያት ሴት ነው፡፡ ይህች ሴት በ REV 17:5 ላይ እና በ REV 17:18. ላይ የተገለተውን ከተማ የሚትወክል ናት፡፡ ታላቅቷ ጋለሞታ አማራጭ ትርጉም: "ሁሉም ሰው ስለእርሷ የሚያውቀው ጋለሞታ ሴት" ወይም "ሁሉም ሰው የሚጠላት ጋለሞታዋ ሴት፡፡" በብዙ ውኃዎች ላይ "ብዙ የውኃ መውረጫዎች ባሉበት" ወይም "ብዙ ወንዞች አጠገብ" ወይም "በወንዞች እና በባህሮች አጠገብ"
ውድ ድንጋዮች እና እንቁዎች አማራጭ ትርጉም: "ብዙ ዓይነት ውድ ድንጋዮች" እንቁዎች ለስላሳ፣ ጠንካራ እና ነጭ ጨሌ በግምባርዋም ምስጢር የሆነ ስም አማራጭ ትርጉም: "የሆነ ሰው በግንባሯ ላይ ይህንን ስም ጽፏል" . ታላቅቷ ባቢሎን አማራጭ ትርጉም: "እኔ ታላቅቷ ባቢሎን ነኝ"
ከደም ጋር ጠጣችው ይህ ማለት በኢየሱስ የሚያምኑ ብዙ ሰዎችን ጎድታለች እንዲሁም ገድላለች፡፡ ለኢየሱስ ሰማእታት የሆኑ "ለሌሎች ሰዎች ስለኢየሱስ በመናገራቸው ምክንያት የሞቱት አማኞች" ስለምን ተደነቅህ? አማራጭ ትርጉም: "ልትደነቅ አይገባህም" ወይም "እነዚህን ነገሮች ልተገነዘባቸው ይገባል"
is about to come up ከዝቅተኛ ሥፍራ ወደ ከፍተኛ ሥፍራ የመንቀሳቀስ ጉዳይ ነው ወደ ላይ የመምጣት ጉዳይ ነው ከዝቅተኛ ሥፍራ ወደ ከፍተና ሥፍራ የመውጣት ጉዳይ ነው ስማቸው ያልተጻፈ ሰዎች . . . ዓለም ሳይፈጠር በፊት "ስማቸውን እግዚአብሔር ያልጻፈሰዎች . . . ዓለም ከመፈጠሩ በፊት፡፡" ይህ ልሆን ነው ይህ ልመጣ እና እንዲህ ሆኖ ሊቀር ነው
ሴትቱ የተቀመጠችባቸው ሰባት ተራሮች በዚህ ሥፍራ ላይ “ተቀመጠች” የሚለው ቃል ትርጉሙ ሴትቱ በእነዚ ሥፍራዎች እና ሰዎች ላይ ሥልጣን ነበራት ማለት ነው፡፡ ሰባት ነገሥታት እነዚህ ነገሥታት አንዱ ሌላኛውን ይከታተላል፡፡ በተመሳሳይ ጊዜ የሚኖሩ አይደሉም፡፡ አንዱ ይኖራል "አሁን አነንዱ ንጉሥ ነው"
ዘንዶው . . . ራሱ ስምነተኛው ንጉሥ ነው፤ ይሁን አንጂ ከእነዚያ ሰባት ነገሥታት መካከል አንዱ ነው፡፡ ዘንዶው ከሰባቱ እንደ አንዱ ሆኖ ነግሦዋል ወይም ይነግሣል ከዚያም እንደ ስምንተኛ ንጉስም ሆኖ ይነግሣል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ አስቀድሞ የኖረው ዘንዶ እና በሕይወት ያሌለው ስምንተኛው ንጉሥ ሆኖ ይነግሣል፡፡ ልክ እንደ ሰባቱ ነገሥታት ክፉ ይሆል ነገር ግን እግዚአብሔር በእርግጠኝነት ያጠፋዋል፡፡
ዐሥር ነገሥታት እነዚህ ነገሥታት ከዘንዶው ጋር በተመሳሳይ ጊዜያት የሚገዙ ናቸው፡፡ ለአንድ ሰዓት በቋንቋችሁ አንድን ቀን በሃያ አራት ሰዓታትን መከፋፈያ መንገድ ካሌለ በባሕላችሁ ውስጥ በአንድ ቀን ውስጥ የሚከናወኑ ተግባራትን ከፋፍላችሁ በምትገልጡበት መንገድ ይህንን መግለጽ ትችላላችሁ፡፡ በጉ ያሸንፋቸዋል . . . እንዲሁም ከእርሱ ጋርም የተጠሩት፣ የተመረጡት፣ ተማኞች የሆኑት "በጉ—እና ከእርሱ ጋር የተጠሩት፣ የተመረጡት እና ታማኝ የሆኑት- አብረው ያሸንፋሉ"
የተመለከትከው ውሃ ገለሞታዋ ሴት የተቀመጠችበት ነው ይህንን በ REV 17:1. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎም ተመልከት፡፡ ሰዎች . . . ብዙ ሕዝብ . . . ቋንቋዎች እነዚህ ሁሉ ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ናቸው፤ የተዘረዘሩትም አጽኖት ለመስጠት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡ "በዓለም ውስጥ ያሉ ሰዎች ሁሉ፡፡"
ጥላቻ ይህንን በ REV 2:6. ላይ ያለውን በተረጎምክበት መንገድ ተርጉመው፡፡ ባዶዋንና ራቁትዋን አድርግ "ያላትን ሁሉ ስረቃት እና ባዶዋን አስቀራት" ሥጋዋንም ይበላሉ፥ በእሳትም ያቃጥሉአታል። እነዚህ ሁለት ንዑስ ዓረፍተ ነገሮች ያላቸው ትርጉም እርሷን ፈጽሞ ማጥፋት ነው፡፡ የእግዚአብሔር ቃ ፍጻሜን እስኪያገኝ ድረስ አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ይሆናል ያለውን ነገር እስኪሆን ድረስ"
የተጠሉ ወፎች "አስጠሊታ ወፎች" ወይም "ደስ የማይሉ ወፎች" ለሁሉም ሕዝቦች "በሁሉም ሀገራት ውስጥ ላሉ ሕዝቦች" ወይኑን ጠጡ . . . ከእርሷ ጋር ኢ-ግብረገባዊ የወሰብ ግንኙነት ፈጸሙ "ከባቢሎን ከተማ ጋር ተባበሩ እንዲሁም በኃጢአቷም ተባበሩ" ያ የእርሷን ፍርድ አመጣ "ይህም የእግዚአብሔር ፍርድ በእርሷ ላይ አመጣ" ነጋዴ የተለያዩ ነገሮችን የሚሸጥ ሰው በተንደላቀቀ ኑሮው ኃይል "በእርሷ ደስታ ላይ በጣም ብዙ ብር ከማውጣቱ የተነሣ"
ሌላ ድምፅ "ሌላ ሰው፣" ምናባትም ኢየሱስ ወይም እግዚአብሔር አስታወሰ ይህንን በ REV 16:19. ላይ “ማስታወስ” የሚለውን ቃል በተረጎምክብ ምንገድ ተርጉመው፡፡ ብድሯን ክፈላት ተናጋሪው ምናልባት ለመላእክቱ እየጠናገረ ይሆናል ወይም በ(REV 17:16) ለተጠቀሱት ለዐሥሩ ነገሥታት እየተናገረም ሊሆን ይችላል ወይም ለራሱ እየተናገረ ሊሆን ይችላል፡፡ እጥፍ ድርብ ደርቡባት አማራጭ ትርጉም: "ሁለት እጥፍ ጠንካራ አድርጉት"
ራሷን አክብራለች . . . ስጧጽ . . እንዲህ ብላለች . . . እኔ . .. እኔ . . እኔ ፈጽሞ አላይም . . . መቅሰፍት ይበላታል አማራጭ ትርጉም: "የባብሎን ሕዝቦች ራሳቸውን አክብረዋል . . . እኛ . . . እና . . እኛ ፈጽሞ አናይም . . . መቅሰፍት ይበላቸዋ፡፡" እንደ ንግስት እቀመጣለሁ፤ እኔ ባልቴት አይደሉም እርሷ በራሷ ስልጣን ገዥ ናት፤ በሌላ ሰው ላይ ፈጽሞ አትደገፍም (እንዲህ ታስባለች)፡፡ እርሷ በእሳት ትበላለች አማራጭ ትርጉም: "እሳት ፈጽሞ ያቃጥላታል"
የግብረስጋ ግንኙነትን በተመለከተ ኢ-ግብረገባው ነገርን የፈጸመ ሰው እና ከእርሷ ጋር ከቁጥጥር ውጪ የሆነ ሰው ይህ ማለት ነገሥታቱ እና ሕዝቦቻቸው ኃጢአትን ሠርተዋል እንዲሁም የባቢሎን ሕዝቦች እንዳደረጉት ሁሉ በእግዚአብሔር ላይ አምጸዋል፡፡ ወዮላችሁ፣ ወዮላችሁ የቃላት ድግግሞሹ የሚያሳየው አጽኖት መሰጠቱን ነው፡፡
ለእርሷ አልቅሱላት "ለባብሎን ሕዝብ አልቅሱለት" እምነ በረድ ሕንጻ ለመገንባት የሚያገለግል ድንጋይ ቅመማ ቅመም ለምግብ ጣዕም ለመስጠጥ የሚጨመር ቅመም
አንዚ . . . ፍሬ በዚህ ሥፍራ ላይ “አንዚ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የባብሎንን ሕዝብ ነው፡፡ በሙሉ ኃይልሽ የተመኘሽውቸ "በጣም መፈለግ" እንደገና መገኘት የማይችል አማራጭ ትርጉም: "እንደገና የአንች ሊሆኑ አይችሉም"
እና አስጌጠውት ነበር አማራጭ ትርጉም: "ራሳቸውን አስግጠው ነበር" ወይም "ለብሰው ነበር" ውድ ጌጣ ጌጦች "ውድ የሆነ ጌጦች" ወይም "ውድ ዋጋ ያላቸው ጌጦች" ዕንቁዎች ይህንን በ REV 17:4. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
“የእርሷን” የሚለው ቃል የሚያመለከተው የባቢሎንም ከተማ ነው፡፡ ከተማይተዋ ታላቅ ከተማ ትመስላለችን? አማራጭ ትርጉም: "እንደ ባቢሎን ያላ ታላቅ ከተማ የለም፡፡".
የወፍጮ ድንጋይ እህል ለመፍጨት የሚሆን ትልቅ ክብ ድንጋይ፡፡ ታላቂቱ ከተማ ባቢሎን እንዲህ ተገፍታ ትወድቃለች ከእንግዲህም ወዲህ ከቶ አትገኝም። እግዚአብሔር ከተማይቱን ፈጽሞ ያጠፋታል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ባቢሎን በኃይል ገፍቶ ይጥላታል እና ከቶም አትገኝም" በገና የሚመቱና የሚዘምሩም ድምፅ እንቢልታንና መለከትንም የሚነፉ ድምፅ ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ አማራጭ ትርጉም: "በከተማችሁ ውስጥ ማንም ከእንግዲህ የሙዝቃ ድምፅ እንደገና አይሰማም፡፡" የእጅ ጥበብም ሁሉ አንድ ብልሃተኛ እንኳ ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይገኝም፥ የወፍጮ ድምጽም ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይሰማም፥ አማራጭ ትርጉም: "በከተማችሁ ውስጥ ከእንግዲህ ሠራተኞች አይታዩም ዌም አይሰሙም"
የሙሽራና የሙሽራይቱም ድምጽ ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይሰማም አማራጭ ትርጉም: "ማንም ከእንግዲህ የሙሽራ እና የሙሽራይቱን ደስታ የሞላበት ድምፅ አይሰማም፡፡" ነጋዴዎችሽ የምድር መኳንንት ነበሩና "በሌሎች ከተሞች የሚኖሩ ሰዎች ነጋዴዎችሽን ያከብራሉ" እንዲሁም በአስማትሽም አሕዛብ ሁሉ ስተዋልና። አማራጭ ትርጉም: "እንዲሁም በአስማቶችሽ አሕዛብን ሁሉ አስተሻልና" በእርስዋም ውስጥ የነቢያትና የቅዱሳን ደም በምድርም የታረዱ ሁሉ ደም ተገኘባት። አማራጭ ትርጉም: "ነቢያትን እና ቅዱሳንን እንዲሁም በዓለም ውስጥ ያሉትን ሌሎች ሰዎችን በመግደል እግዚአብሔር በደለኛ አድርጎሻል፡፡
ሰማሁ
በሥፍራ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል ዮሐንስን ያመለክታል፡፡
ሃሌሉያ
የዚህ ቃል ትርጉሙ “እግዚአብሔር ይመስገን” ወይም “እግዚብሔር እናመስግን” ማለት ነው፡፡
ታላቂቷ ጋለሞታ
ይህ በምድር ላይ ያሉትን ሌሎች ሰዎችን የሚመሩትን፣ ትክክለኛ ያልሆኑ አምልክትን እንዲያመልኩ የሚያደርጉትን ክፉ ሰዎችን የሚያመለክት
በምድር ላይ የተበላሹት
አማራጭ ትርጉም: "በምድር ላይ ያሉ ሰዎችን የሚያበላሹት"
ሃሌሉያ ይህንን በ REV 19:1 ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ከእርሷ ከዘላለም እስከ ዘላለም ይወጣልr "ከጣኦት አምላኪዎች ከዘላለም እስከ ዘላለም፡፡" አማራጭ ትርጉም: "ራሳቸውን ጋለሞታ ካደረጉት እና ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ መካራን ከሚቀበሉት" ሃያ አራት ሽምግሌዎች አራት ሽማግሌዎቸ - 24 ሽማግሌዎች
አምላካችን እግዚአብሔር ይመስገን በዚህ ሥፍራ “የእኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ተናጋሪውን እና ሁሉንም የእግዚአብሔር አገልጋዮችን ነው፡፡ ሁለቱም አላስፈላጊዎች እና ኃይለኞች ናቸው ተናጋሪው እነዚህ ቃላት በአንድነት የተተቀመው ሁሉንም የእግዚአብሔርን ሕዝብ ለማመልከት ነው፡፡
ሃሌሉያ ይህንን በ REV 19:1. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ደስ ይበልን በዚህ ሥፍራ ላይ “እኛ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሁሉንም የእግዚአብሔር አገልጋዮችን ነው፡፡ ክብርን ስጡት "ለእግዚአብሔር ክብርን ስጡ" ለበጉ ሠረግ ድግስ...ሙሽራይቱ ለእርሱ ራሷን አዘጋጅታለች ይህ የኢየሱስ እና የእርሱ ሕዝብ ለዘላለም አብረው ለመሆን መገናኘታቸውን ያመለክታል፡፡ በግ ይህንን በ REV 5:6. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
የበጉ ሠረግ ድግስ የሠርጉ ድግስ የኢየሱስ እና የእርሱ ሕዝብ ለዘላለም መገናኘታቸውን ያመለክታል፡፡ በምድር ላይ ተደፋሁ በምድር ላይ መደፋት ማለት ፊትን ወወደ ምድር በማድረግ መደፋት ሲሆን አክብሮትን እና ለመገልገል ፈቃደኝነተን ያሳያል፡፡ በ19፡3 ላይ ያለውን ማስታወሻ ተመልከት፡፡
ከዚያም የተከፈተ ሰማይ አየሁ ይህ ምስል የአዲስ ራዕይ ጅማሬን ለማሳየት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ይህንን ሀሳብ በ REV 4:1, REV 11:19, እና REV 15:5. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ በደም የተነከረ ልብስን ለበሷል አማራጭ ትርጉም፡ "በደም የተጨማለቀ ልብስ ለብሷል" ወይም "በደም የተነከረ ልብስ ለብሷል"
ከአፉ ስለታም ሰይፍ ይወጣል ይህንን ሀረግ በ REV 1:16. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አሕዛብንም ይመታበት "አሕዛብን አጠፋ" ወይም "አሕዛብን በእርሱ ቁጥጥር ሥር አደረጓቸው" በብረት በተር ይገዛቸዋል ይህንን በ REV 12:5. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ በልብሱና በጭኑም የተጻፈበት፦ የነገሥታት ንጉሥና የጌታዎች ጌታ የሚል ስም አለው። አማራጭ ትርጉም: "በልብሱ ላይ እና በጭኑ ላይ ስም ተጽፎበታል"
የጌታዎችንና የባሪያዎችንም የታናናሾችንና የታላላቆችንም መላእክት እነዚህ ቃለት የተጠቀሙትን በአንድነት ሁሉንም ሰዎች ለማመልከት ነው፡፡
የተቀሩት "የተቀሩት የአውሬው ወታደሮች" ከአፉ የሚወጣቸው ሰይፍ በ REV 1:16. ላይ ያለውን ተመሳሳይ ሀረግ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ከዚያም አየሁ በዚህ ሥፍራ “እኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዮሐንስን ነው፡፡ ጥልቅ እና ማለቂያ ያሌለው መንገድ ይህንን በ REV 9:1. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ዘንዶ ይህን በ REV 12:3. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አንድ ሺህ ዓመታት "1,000 ዓመታት" ነጻ ልወጣ ይገባዋ አማራጭ ትርጉም: "እርሱን ነጻ ለማውጣት መላእክቱን ያዛል"
የታረደው አማራጭ ትርጉም: "ራሶቻቸው የተቈረጡባቸውን ሰዎች ነፍሳት፥"
ሌሎች የሞቱት "ሁሉም የሞቱት ሰዎች" አንድ ሺህ ዓመቱ አለቀ "1000 ዓመቱ አለቀ" እንደነዚህ ባሉት ላይ ሁለተኛው ሞት ኃይል የለውም በዚህ ሥፍራ ላይ ዮሐንስ “ሞትን” የገለጸው በሰውኛ ኃይል ያለው አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም: "እነዚህ ሰዎች ሁለተኛው ሞት አያገኛቸውም" ሁለተኛው ሞት ይህንን በ REV 2:11. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
በመሬት አራቱ መዓዘናት ላይ ይህንን በ REV 7:1. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ጎግ ማጎግ በነብይ ሕዝቄል ውስጥ የተጠቀሱት የእነዚህ ሰዎች ስም ሩቅ ያሉ ሀገራትን ለመወከል ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ በባሐር ዳርቻ እንዳለ አሸዋ ብዙ ይሆናሉ ይህ በሴጣን ሠራዊት መካል ትልቅ ቁጥር ያለው አንድነት መኖሩን አጽኖት ይሰጣል፡፡
ወጡ "የሴጣን ሠራዊት ወጡ" ወደ እሳቱና ወደ ዲኑ ባሕር ተጣለ፥ ይህንን በ REV 19:20. ላይም ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ምድር እና ሰማይ ከእርሱ መገኘት ፊት ሸሹ፤ ነገር ግን ልሸሸጉበት የሚችሉበት ሥፍራ አልነበራቸውም ዮሐንስ ምድር እና ሰማይን ከእግዚብሔር ፍርድ ፊት ለመሸሽ ጥረት የሚደርጉ አድርጎ ስሏቸዋል፡፡ ይህ ማለት የእግዚአብሔር መገኘት አሮጌውን ሰማይ እና ምድር ፈጽሞ ያጠፋል፡፡ ታናናሾችንና ታላላቆችን ዮሐንስ እነዚህ ቃላት በማዋሃድ ለመግለጽ ያሰበው የሞቱትን ሰዎች ሁሉ ነው፡፡ መጽሐፉ ተከፈተ አማራጭ ትርጉም: "እናም መጽሐፉ ተከፈተ"
የሞቱት ተፈረደባቸው አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር የሞቱት ሰዎች ላይ ፈረደባቸው" ሁለተኛው ሞት ይህንን በ REV 2:11. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
አየሁ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዮሕንስ ነው፡፡ ልክ ሙሽሪት ለባሏ እንደሚትዋብ ሁሉ ይህ አዲስቷ ኢየሩሳሌም በጣም የተዋበች መሆኗን አጽኖት ሰጥቶ ያመለክታል፡፡
አልፋ እና ኦሜጋ፣ መጀመሪያ እና መጨረሻ እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን አጽኖት ሰጥተው የሚያስተላልፉት መልዕክትም እግዚአብሔር ዘላለማዊ መሆኑነ ነው፡፡ . አልፋ እና ኦሜጋ ይህንን በ REV 1:8. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ የተተማ ቢኖር . . . የሕይወት ውሃ ይህ ማለት እግዚአብሔር ለሚፈልግ ሁሉ በነጻ የዘላም ሕይወት ይሰጣል፡፡
የሚፈሩት "ትክክለኛ የሆነውን ነገር ለማድረግ በጣም የሚፈሩ ሰዎቸ" ርኩሳን "መጥፎ ነገር የሚያደርጉ ሰዎች" በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይህንን በ REV 19:20. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ሁለተኛው ሞት ይህን በ REV 2:11. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ሙሽራ፣ የበጉ ምስት በበዚህ ሥፍራ ላይ የጋብቻ ምስሉ የሚያመለክተው ኢሱስ ከሕዝቡ ጋር መሆኑን እና በእርሱ ቅዱስ ከተማ ለዘላለም እንደሚኖር ነው፡፡ በግ ይህንን በ REV 5:6. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ከዚያም በመንፈስ ወሰደኝ ይህንን በ REV 17:3. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ኢየሩሳሌም "ሰማያዊዋ ኢየሩሳሌም" ወይም "አዲስቷ ኢየሩሳሌም" ብርጭቆ ይህንን በ REV 4:6. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ኢያሰጲድ ይህንን በ REV 4:3.ላይ ምን ብለህ እደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ዐሥራ ሁለት በሮች "12 በሮች" ተጽፏል አማራጭ ትርጉም፡ "እግዚአብሔር ጽፎታል"
በግ ይህ ኢየሱስን የሚያመለክት ነው፡፡ ይህንን በ REV 5:6. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
ምዕራፍ እስታዲዬም 185 ሜትሮች ነው፡፡ ክዩብs አንድ ክዩብ 46 ሴንቲሜተር ነው፡፡
ኢያሰጲድ፥ . . . ሰንፔር፥ . . . ኬልቄዶን፥ . . . መረግድ፥ እነዚህን በ REV 4:3. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ አምስተኛው ሰርዶንክስ፥ ስድስተኛው ሰርድዮን፥ ሰባተኛው ክርስቲሎቤ፥ ስምንተኛው ቢረሌ፥ ዘጠነኛው ወራውሬ፥ አሥረኛው ክርስጵራስስ፥ አሥራ አንደኛው ያክንት፥ አሥራ ሁለተኛው አሜቴስጢኖስ ነበረ። እነዚህ ውድ ጌጣ ጌጦች ናቸው፡፡
ዕንቁዎች ይህንን በ REV 17:4. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከተ፡፡ ጌታ እግዚአብሔር . . . እና በጉ መቅደሳቸው ነው ቤተ መቅዱስ የእግዚአብሔርን መገኘት ይወክላል፡፡ ይህ ማለት አዲስቷ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ አያስፈልጋትም ማለት ነው ምክንያቱም እግዚአብሔር እና ቤተ መቅዱስ በዚያ ይኖራሉና፡፡
በጉ ብርሃን ነውና ይህ ማለት የኢየሱስ ክብር ለከተማይቱ ብርሃንም ይሆናል፡፡ ደጆቿ አይዘጉም አማራጭ ትርጉም: "ደጆቿን ማንመ አይዘጋቸውም"
ንጹሕ ያልሆነ ምንም ነገረ ፈጽሞ አይገባባትም "ንጹሕ የሆነ ነገር ብቻ ነው ወደዚህች የሚገባው" ይሁን እንጂ በበበጉ የሕይወት መጽሐፍ ላይ ስማቸው የተጻፉት ብቻ አማራጭ ትርጉም: "ነገር ግን በጉ ስማቸውን በሕይወት መዝገብ ላይ ብቻ የጻፋቸው ብቻ" በጉ ይህን በ REV 5:6. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልክት፡፡
አሳየኝ በበዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ” የሚለው ቃል ዮሕንስ ያመለክታል፡፡ እንደ ብርጭቆ ንጹሕ ይህንን በ REV 4:6. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ በግ ይህንን REV 5:6.በ ላይ ምን ብለህ እደተረጎምከው ተመልከት፡፡ ዐሥራ ሁለት ዓይነት ፍራፍሬ "12ዓይነት ፍራፍሬ"
አገልጋዮቹ እርሱን ያገለግላሉ “እርሱ” ለሚለው ቃል አማራጭ ትርጉሞች 1) እግዚብሔር አብን ያመለክታል ወይም 2) በጉ የሆነውን እግዚአብሔር ያመለክታል ዌም 3) አባት የሆነው እግዚአብሔርን እና በግ የሆነውን ሁለቱም በጋራአንድ ሆነው የሚገዙትን ያመለክታል፡፡
እነዚህ ቃላት የታመኑ እና እውነተኞች ናቸው ከዚህ ጋር ተመሳሳይ የሆነውን በ REV 21:5. ላይ የሚገኘውን ሀረግ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ ተመልከት! እነሆ በቶሎ እመጣለሁ ከዚህ ዓረፍተ ነገር በፊት ያለው የጥያቄ ምልክት በቁጥር 6 እና ቁጥር 7 ላይ የተናጋሪ ለውጥ መኖሩን ያመለክታል፡፡ በቁጥር 7 ላይ በ UDB. ላይ በተገለጸው መሠረት ተናጋሪው ኢየሱስ ነው፡፡
ስግደት ይህ በምድር ላይ መውደቅ እና መደፋትን ያመክታል፡፡ ይህ የአምልኮ ወሳኝ ክፍል ነው እንዲሁም አክብሮትን እና ለማገልገል ፈቃደኛ መሆንን ያሳያል፡፡
እንዲህ አለኝ "መልአኩ እንዲህ አለኝ"
አልፋ እና ኦሜጋ፣ የመጀመሪያ እና መጨረሻ፣ ጅማሬ እና ፍጻሜ እነዚህ ሦስት ሀረጋት ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ኢየሱስ ለዘላለም ኗሪ መሆኑን ያሳያል፡፡ . አልፋ እና ኦሜጋ ይህንን በ REV 1:8. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ መጀመሪያ እና መጨረሻ ይህንን በ REV 1:17. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ ጅማሬ እና ፍጻሜ ይህንን በ REV 21:6. ላይ ምን ብለህ እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡
ልብሳቸውን ያጠቡ . . . ከሕይወት ዛፍ ይበላሉ መንፈሳዊ ንጽሕና ያላቸው ሰዎች በዘላለም ሕይወት ፍሬ ይበላሉ፡፡ ከውጪ ይህ ማለት ከከተማ ውጪ ማለት ሲሆን ወደ ውስጥ ለመግባት አይፈቀድም ማለት ነው፡፡ ውሻዎች በዚያ ባሕል ውስጥ ውሻ ንጹሕ ያልሆነ እና የሚጠላ ነው፡፡ ይህ መጥፎ የሆኑ ሰዎችን ለመወከል የሚውል ቃል ነው፡፡
ለአናንተ ለመመሰክር በዚህ ሥፍራ ላይ “እናንተ” የሚለው ቃል ብዙ ቁጥር አምልካች ቃል ነው፡፡ የዳዊት ሥፍ እና ዘር “ሥር” እና “ዘር” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ቃላት ናቸው፡፡ ሁሉም አጽኖት ሰጥተው የሚገልጹተ ኢየሱስ ከዳዊት ቤተሰብ የመጣ መሆኑን ነው፡፡ . ደማቅ የትዋት ኮከብ ይህ ጥዋት በማለዳ የሚትታየውን ደማቅ ኮከብ የሚያመለክት ነው፡፡ ይህም የቀን ብርሃን በቶሎ እንደሚወጣ አመልካች ነው፡፡ በተጨማሪም ይህ ኢየሱስ መስሑ መሆኑን ያሳያል፡፡
የተጠማ ቢኖር . . . የሕይወት ውሃ ይህ ማለት እግዚአብሔር የዘላም ሕይወትን በእርግጥ ለሚፈልግ ሁሉ በነጻ ይሰጣል ማለት ነው፡፡
እመሰክራለሁ በዚህ ሥፍራ ላይ “እኔ1 የሚለው ቃል የሞመለክተው ዮሕንስን ነው፡፡ ማንም በእነዚህ ላይ ቢጨምር . . . ማንም ቢቀንስ ይህ በዚህ ትንቢት ላይ ለውጥ እንያደረግ ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ነው፡፡ ስለዚህ መጽሐፍ የተጻፉ "በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የጻፍኳቸው"
ኖት የለውም